{"text": "ኣጆኹም ህዝብና ከምቲ ግብጻውያን መንእሰያት ፣ንሑሴን ሙባረኽ ብፌስ ቡክ ዝስዓርዎ ንሕና ኤርትራውያን እውን ንህግደፍ ብጸርፍን መርገምን ክንስዕሮ ንኽእል ኢና፣ ባባ ኢሳያስ ንወያነን ኢህወደግን ስዒሩ እንድሕር ናብታ ብውሽጢ ውሽጢ ዝተቓለሰላ ኢትዮጵያ እንድሕር መሪሕዋ ድማ ካብ ሕጂ ኣምሓርኛ ንላመድ።ዋው"} {"text": ""} {"text": "እንደ ትንሽ ምሰሶዎች በማገልገል ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን, ደረጃ ሕግ ሆኖ አለበት ላይ ማተኮር ግምገማዎች በይፋ ይገናኛሉ ምክንያታዊ, የግል እና. አዳዲስ ግምገማዎች የሚሰጡዋቸውን ዘንድ እንደ ትንሽ ምሰሶዎች ሆኗል 'ልክ' የእኛ ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. አጋሮች ግምገማ ተጠቃሚ-ስለጀመሩ ሕግ ምሰሶዎች በቀዳሚ ግምገማዎች, ሙሉ ክልል ህጋዊ አገልግሎቶች ውስጥ አካባቢዎች ኮርፖሬት ህግ ጨምሮ ሕጋዊ አውቶሞቢል ላይ አሁን, የሲቪል የወንጀል ሕግ አስተዳደራዊ የግብር ሕግ ቅድሚያ ኢንሹራንስ ሕግ ባለበት, ሕክምና. በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ, ግምገማዎች ላይ የሚሰጡዋቸውን ውስጥ. ወደ ምሰሶዎች, ተመሠረተ ውስጥ, በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ ሰባት. ወደ ምሰሶዎች አባላት ናቸው አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ ለማወጅ ግምገማዎች በይፋ ግምገማዎች አሁን አሁን ህግ ሀላፊነታቸው ውስጥ መስክ ነው ኮርፖሬት ሕግ ለሙግት እንደ ትኩረቶች ጥራት አገልግሎቶች."} {"text": "የአላህ መልእክተኛ ባልደረቦች መካን የለቀቁት ልክ ከነብይነት በኋላ በአምስተኛው አመት ላይ በረጀብ ወር ውስጥ ነበር። ምናልባት እዚህ ሐበሻ የደረሱት ወርሀ-ሻዕባን መጀመሪያ አካባቢ ነው። አስር ወንዶችና አራት ሴቶች ነበሩ። ሴቶቹ አምስት ናቸው የሚልም ዘገባ እንዳለ ይታወቅ። ቁረይሾች ከመንገድ ወደ መካ ሊመልሷቸው ሞክረው ነበር። ዱካቸውን ተከትለው የባህር ዳርቻው ድረስ ደርሰው ነበር። ነገር ግን ሙስሊሞች ቀድመው ባህሩን ተሳፍረው ነበርና ሊደርሱባቸው አልቻሉም።"} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በኦሮሚያ እና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ዙሪያ ከሁለቱ ክልሎች የተውጣጡ አገር ሽማግሌዎችን፣ የሐይማኖት አባቶችንና አባ ገዳዎችን እንዲሁም የሁለትን ክልሎች ርዕሰ መስተዳደርችን አነጋገሩ።"} {"text": "የወደፊት ሕይወት ፣ ድርጅቶች እና ህብረተሰብ ውስጥ እንዴት መገንባት እንደሚቻል በጥልቀት ለማሰብ እና እንደገና ለመሳል እንዴት እንደሚረዱ ተጋላጭነት እና የወደፊት አጋሮች እና ደንበኞች ያግዛሉ።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የመጀመርያው አጋማሽ የኢትዮጵያ ቡና የጨዋታ የበላይነት የታየበት ሲሆን በተደጋጋሚ ወደ አዳማ የጎል ክልል በመደረስ የጎል ዕድሎችን መፍጠር ችለው ነበር። ሆኖም ከሌላው ጊዜ በተለየ አጨራረሳቸው እጅግ ደካማ የነበሩ በመሆኑ ጎል ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዋል። በ9ኛው ደቂቃ ሚኪያስ እና አቡበከር ተቀባብለው ወደ ሳጥን በመግባት አቡበከር በግራ እግሩ የመታው ኳስ ኢላማውን ሳይጠብቅ የቀረበት ፣ በ15ኛው ደቂቃ በተመሳሳይ በቅብብል ወደ ውስጥ በመግባት ሚኪያስ ሞክሮ ታሪክ ጌትነት በቀላሉ የተቆጣጠረው ፣ በ31ኛው ደቂቃ አሥራት ቱንጆ ከመስመር መሬት ለመሬት ያሻገረውን ደስታ ጊቻሞ ከአቡበከር ቀድሞ ያወጣው ፣ ከአንድ ደቂቃ በኋላ ፍቅረየሱስ የመታው በረኛ ሲመልሰው አሥራት በድጋሚ መክሮ አጠገቡ የነበረው ታሪክ የመለሰበት ቡና ካልተጠቀመባቸው ዕድሎች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው።"} {"text": "(ቀጭኑ ዘ-ቄራ ) ዛሬ ዛሬ ባገራችን በተለይም አዲስ አበባ በየቀኑ የሚመረቱት ቃላቶች የሚሰበስባቸው ቢገኝ አንድ ራሱን የቻለ ቋንቋ ይመሰርታሉ። ለተረብ የሚወረወሩት ቃላቶች ደግሞ ፈጠራቸው እስኪገርም ድረስ ያንተከትካሉ፤ ያስቃሉ። ወሬ ከሚፈላባቸው ቦታዎች መካከል ጫት ቤቶች ይጠቀሳሉ። በጫት ቤት ወሬ ይበለታል፤ መንግስት ይገሸለጣል። ጫት ቤት ሆነው ከፍተኛ መመሪያ የሚያስተላልፉ ጥቂት አይደሉም። ጫት ቤት ቁጭ ብለው መንገድ እንዲወጠር የሚያዙ የፌደራል ፖሊስ ሃላፊዎች አሉ። ከአቶ መለስ ጠባቂዎችም መካከል መርቃኞች የነበሩ፣ ለስራ ሲፈለጉ ሸሚዝ ቀይረው በኮብራ የሚበሩ አሉ። ጫት ቤት የማይሰበስበው ሰው የለም። ዶክተሮች፣ የህግ ሰዎች፣ ሚኒስትሮች፣ ልማታዊ የህዝብ ግንኙነቶች፣ ከፍተኛ የመከላከያ መኮንኖች፣ የደህንነት ሰዎች፣ የፓርላማ አባላት፣ ከንቲባዎች፣ ዞንና የቀበሌ ሰራተኞች… … [Read more...] about “ጣጣ የለውም!” ሌላው ግሽበት"} {"text": "የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዩናይትድ ስቴትስ መዛመቱ ከተነገለፀበት መጋቢት ወር ጀምሮ የሀገሪቱን የፖለቲካ ሁኔታ፣ የምርጫ ዘመቻና በ2020 የሚደረገውን የፕሬዚዳንት ምርጫ አካሄድ በእጅጉ ቀይሮታል። የቪኦኤ ዘጋቢ ስቲቭ ሬዲሽ ያጠናቀረው ዘገባ አለ።"} {"text": "በተለይ የአ/አ መምህራን ማህበር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ በምክር ቤት ስብሰባ ተወያይቶ አቋም በመያዝ ለሚመለከተው አካላት ያቀረባቸውን ጥያቄዎች ልክ አንዳንድ የፌስቡክ ህቡዕ ቡድኖች ጥያቄዎቻችንን እነርሱ እንዳነሱት በማድረግ የማህበሩን ስም በማጠልሸት መምህራንን የመከፋፈል ስራ በተለያዩ የፌስቡክ የሃሰት ገፆች እለት ከእለት እየተሰራጨ ይገኛል (ስለነዚህ ገፆች ዝርዝር በቅርብ የምናወጣው መረጃም አለ)።"} {"text": "ፍቅራችን የሚመነጨው ከባዶው አቁማዳ ስለሆነ ይሆን? ታድያ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን ሀብት ጸጋ ነው መርገም? በድኽነታቸው በሰላምና በፍቅር የኖሩ አፍሪካውያን ወዳጆቻችን፣ ነዳጅ፣ ወርቅና አልማዝ ተገኘ ሲባል ግን የጦርነት አውድማ ይሆናሉ፡፡ የእነርሱም እንደኛው ፍቅራቸው ከባዶው አቁማዳ የሚገኝ ነው እንዴ? ወይስ ድህነትን ለማስተዳደር ያለንን ልምድና ባህል ያህል ብልጽግናን ለማስተዳደር የሚሆን ልምድና ባህል የለንም? ቻይናዎች ‹‹ድህነት በበር ሲገባ ፍቅር በመስኮት ትወጣለች፣ተኩላ በበር ሲገባ ርግብ በመስኮት ትበራለች›› ይላሉ፡፡ የኛ ግን የግልንቢጥ ነው መሰል፡፡"} {"text": "ትምህርታዊ ድጋፍ ናይ ምርካብ መሰልኩም፡ ኣብ ባንኪ ብዘለኩም ገንዘብ ወይ ብኣታዊ ስድራ-ቤትኩም ኣይጽሎን እዩ። እንዳተመሃርኩም ድጋፍ ይወሃበኩም ምስ ዝህሉ፡ ኣብ ሽዱሽተ ወርሒ ክተእትውዎ ዝፍቐደኩም ኣታዊ ግን ደረት ኣለዎ እዩ። ነቲ ድጋፍ ክወሃበኩም ክተውሕስዎ ዝግበኣኩም ነገር ኣይሃሉ ደኣ`ምበር፡ እቲ ድጋፍ ክውሕዝ ምእንቲ፡ ኣብ ነፍሲ-ወከፍ ክፍላ ትምህርቲ ክትወስድዎ ዝግበኣኩም ውሱን ነጥቢታት ዝሓቆፈ ኮርሳት ወይ ፕሮግራም ግን፡ ክህልወኩም ኣለዎ። ሽወደናውያን ዜጋታት ንዘይኮኑ ሰባት፡ ፍልይ ዝበለ ነዚ ዝምልከት ሕግታት ኣሎ። ነዚ ብዝምልከት፡ ብዝርዝር ኣብዚ ዝስዕብ መርበብ-ሓበሬታ csn.se ኣቲኹም ኣንብቡ።"} {"text": "በንግግራቸው ማጠናቀቂያ ላይ የቅድስት መነበር ዋነ ጸሐፊ የሆኑት ካርዲናል ፔትሮ ፓሮሊን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ ውዳሴ ለአንተ ይሁን በሚል አርእስት የዛሬ ሦስት ዓመት ይፋ ያደርጉትን ሐዋሪያዊ መልእክት በተመለከተ እንደ ተናገሩት ከእግዚኣብሔር፣ ከባልንጀራዎቻችን እና ከምድራችን ጋር ያለንን ግንኙነት ማጠናክር እንደ ሚገባ ጠቅሰው ጥሪያችን እግዚኣብሔር የፈጠረውን መንከባከብ ነው፣ ኃላፊነታችን ደግሞ እግዚኣብሔር የሰጠንን ሥራ ማስፈጸም ነው ማለታቸውን ለመረዳት ተችሉዋል።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ኣብቲ ብሰኑይ ዝተኻየደ ደብዳብ ሚሳይል፣ ኣብ ርእሲ’ቲ ብቀዳም ዝተደምሰሰ 2 ኣጋንእ ነዳዲ፣ ሕጂ’ውን ሳልሳይ ገንኢ ከምዝተቓጸለ፣ ናይ ዓይኒ መሰኻኽር ብምጥቃስ ማከናት ዜና ዓለም ኣቃሊሐን።"} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "ብዛዕባ ሕቶ ካብ ስልጣን ምውራድ ቀዳማይ ሚንስትር ሃይለማሪያም ዝተሓተቱ ኣቦ ወንበር ሓረበኛታት ሸውዓተ ግንቦት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ንዕኦም ዝሃቦም ትርጉም ከምዚ ክብሉ ይገልፁ።"} {"text": "ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ contact@ezega.com, ወይንም በዚህ ስልክ ይደውሉልን፡ 0912-706091 እናመሰግናለን!"} {"text": "በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕርዳር ሀገረ ስብከት ለመተከል ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ። ባሕር ዳር፡ ጥር 7/2013 ዓ.ም (አብመድ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕርዳር ሀገረ ስብከት ለመተከል..."} {"text": "ነቲ ትካል ብ2006 ዓ/ም ኣብ ኣሜሪካ ዘጣየሾ ሳሙኤል ገብሩ ኣብ ቀረባ እዋን ናብ ኢትዮጵያ ትግራይ ብምምፃእን 6 ሰሙን ብምፅናሕን ኣብ ከተማታትን ገጠራትን ትግራይ ተረኺቡ ኣብ ባይታ ዘሎ ኩነታት ርእዩ’ሎ፡፡"} {"text": ""} {"text": "በሌላ በኩል ቪኦኤ አማርኛው አገልግሎት የደቡብ ሱዳን መንግስትን ህፃናቱ እንዲመለሱ እንዲያደርግ የሚጠይቅ መግለጫ የአውሮፓ ህብረት ዛሬ አውጥቷል።ይህ በእራሱ የኢትዮጵያ መንግስት እንደመንግስት እየሰራ ነው ወይ? የሚል ጥያቄ አስነስቷል።የአውሮፓ ህብረት ነው የኢትዮጵያ መንግስት ነው መግለጫ ማውጣት ያለበት? ክስተቱ ኢትዮጵያ መንግስት እንደሌላት ሌላው ማሳያ ሆኗል።"} {"text": "ቤት እና የቅርብ ጊዜ አርእስቶች ትራንስፖርት ፣ ሞተሮች እና ብክለት-አዳዲስ ሞተሮች ፣ ኤሌክትሪክ ትራንስፖርት እና የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ልዩ ሞተሮች, የፈጠራ ባለቤትነት, የነዳጅ ፍጆታ ቅነሳ"} {"text": "እነዚህ ቁጥሮች ከግምት ውስጥ የሚገቡት ስጋን ማምረት እና ማጓጓዝ ብቻ ነው ፣ ማለትም የማሸጊያው የካርቦን መዋጮ ፣ የሸማች እንቅስቃሴ እና ምግብ ማብሰል ሳይቆጠር ማለት ነው ፡፡"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "ህወሓት 16 ፍየሎችን አሰረች! ይለናል….የዓረና ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የተምቤን ዓብዪ ዓዲ የዓረና ፓርቲ ፅሕፈት ቤት ሓላፊ አቶ ዜናዊ አስመላሽ ጥሪት የሆኑት 16 ፍየሎች በትናንትናው ቀን ነሐሴ 22, 2011 ዓም በህወሓት የታሰሩ ሲሆን 3 ፍየሎች ዛሬ ቢፈቱም 13ቱ ግን እስካሁን እንደታሰሩ ናቸው! ከሰው ወደ እንስሳ እስር Transformation መሆኑ ነው!"} {"text": "እግዚአብሔር ዝፈትወኩም ሕፃናት ከመይ ኣሎኹም፧ ናብዚ ሰዓትን እዝን ዕለትን ብሰላም ዘብጸሓና እግዚአብሔር ዝኸበረን ዝተመስገነን ይኹን። ልበ ኣምላክ ኣቦና ቅዱስ ዳዊት..."} {"text": "GuangDong መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 15W 25W 48W ዘይቤ የማይገባ የውሃ መጥለቅለቅ ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "ካስፈለገው ዶር. ኦባንግ ለምን አስሩን ፓርቲ አያደራጅም። ብቃቱም የሚለካው በእሱ ታታሪነትና የአያያዝ ጥበብ፤ የመንፈስ ጥንካሬና ለአባላቶቹ በሚሰጠው ንጹህ ፍቅር የሚወስን ይመሰለኛል። …"} {"text": "የሽያጭ ታክስ በተጨማሪ እሴት ታክስና በተርንኦቨር ታክስ የተተካ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ማለት በተጨማሪ ታክስ አዋጅ ቁ. 285/2002 እንዲሁም የተርኦቨር ታክስ ማለት ደግሞ በተርንኦቨር ታክስ አዋጅ ቁ. 308/2002 መሠረት ታክስ ከሚከፈልባቸው ግብይቶች የሚሰበሰቡ ታክሶች ናቸው፡፡ ስለሆነም በከፍተኛ የማዕድን፣ጋዝና ፔትሮሊየም ሥራዎች ከተሰማሩ ድርጅቶች የሚሰበሰብ የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ) የሚሰበሰብ ገቢ የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 70% ለፌዴራል መንግስት 30% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለሁሉም ክልሎች የድጎማ ቀመርን መሠረት በማድረግ እንዲከፋፈል ተደርጓል፡፡"} {"text": "የ መላኪያ ወጪ እርስዎ እቃዎችን ለማግኘት መምረጥ መንገድ ላይ የሚወሰን ነው. Express በመደበኛነት በጣም ፈጣኑ ግን ደግሞ በጣም ውድ የሆነ መንገድ ነው. seafreight በ ትልቅ መጠን የተሻለ መፍትሄ ነው. እኛ መጠን, ክብደት እና መንገድ በዝርዝር ማወቅ ከሆነ በእርግጠኝነት የጭነት መጠኖች እኛ አንተ ብቻ መስጠት ይችላሉ. ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት እባክዎ ያነጋግሩን."} {"text": "ለሀገርና ለሕዝብ አርአያነት ያለው ታላቅ ተግባር ያከናወኑ ሰዎችን ዕውቅና የሚሰጠው የበጎ ሰው ሽልማት ስድስተኛው መርሐ ግብሩን ከግንቦት 2 ቀን 2010 ዓ.ም አንሥቶ የእጩዎች ጥቆማ በመቀበል በይፋ ይጀምራል፡፡ ስድስተኛው የበጎ ሰው ሽልማት ነሐሴ 27 ቀን 2010 ዓ.ም በደማቅ ሥነ ሥርዓት የሚካሄድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡"} {"text": "Nantong Gaoya ብረት መዋቅር CO., Ltd. በ ውብ ላይ በሚገኘው, 1996 ተቋቋመ,ሀብታም እና longevous ከተማ,Nantong,ይህም የሻንጋይ ቅርብ ነው."} {"text": "አዳምን ለማዳን ከሰማይ የወረደውን አይሁድ ሰቀሉት፣ የሰማይን ሥልጣን ያለው የሁሉ ጌታ እንደሆነም ምንም አላወቁም ብሎ ተናግሮ ነበር፡፡ ይህም ድርሰት በቤተ ክርስቲያናችን የጾም መጀመሪያ የሆነው ዕለተ ሰንበት ዋዜማ፣ መግቢያ፣ /መሐትው/ ሆኖ ከዋዜማ በፊት ምንጊዜም በየዓመቱ ይቆማል፡፡ ይዘመራል፡፡ ይመሰገናል ማለት ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": ""} {"text": "ታጋይ ዘመነ ካሴ ተገሏል፣ ቆስሏል፣ ጉዳት ደርሶበታል፣ ታፍኖ መንግስት እጅ ወድቋል የሚሉ የተለያዩ መረጃዎችን በተለያዩ ማህበራዊ ገጾችና የመገናኛ ዘዴዎች ሲያሰራጩ የነበሩትን ” የኪይቦርድ ታጋዮች” ሲል የሚጠራዉ የኢካድኤኤፍ የፌስ ቡክ ዜና ትግል መስዋዕትነትን እንዳለበት ያመለክታል። አርበኞች ግንቦት 7 አስገድሎታል በሚል የሃሰት ዜና ሲሰራጭ መቆየቱን በአሉታዊ መልኩ ገልጾታል።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "በምድር ላይ ሳሉ የተለያዩ የዓለም አገራትን በመሪነት ሲያስተዳድሩ የነበሩ ዲሞክራትም አምባገነንም መሪዎች (ከአፍሪካም ከአውሮፓም) ሲኦል ውስጥ ሆነው (እላይ ቤት ማለት ነው) ወደ የአገራቶቻቸው ስልክ ይመታሉ፡፡ በመጀመሪያ የደወለው አንድ የአውሮፓ አገር መሪ ነበር፡፡ የአገሩን የመንግሥት ተወካይ አግኝቶ ብዙ ነገር ጠየቀው፡፡ ዋናው ጥያቄ ያተኮረው ግን የአገሩ ሳይንቲስቶች ላይ ነበር፡፡ ..እንዴት እስካሁን ድረስ በሽታን የሚያስቀር መድኃኒት አልሠሩም.. እያለ እምቧ ከረዩ ሲል ቆይቶ ስልኩን ዘጋ፡፡ የስልክ ሂሳብ ሲጠይቅ 40 ዩሮ ተባለና ከፈለ፡፡ ሌላ የአውሮፓ አገር መሪ ተነሳና ወደ አገሩ ስልክ መታ፡፡ ስለ ህዝቡ፣ ስለ ኢኮኖሚ ዕድገት፣ ስለ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ርቀት ሲያወራ ቆየና እሱም በአንድ አጀንዳ ላይ ይከራከር ገባ፡፡ ይኼኛው ደግሞ ..እንዴት አሁን ድረስ ግብር ማስከፈል አልተዋችሁም(.. በማለት ተከራክሮ ስልኩን ዘጋ፡፡"} {"text": "“ወልዲያ ውስጥ የተፈጠረው የከተማዪቱን ማኅበራዊ ስብጥርና ግንኙነቶች የማያንፀባርቅ አሣዛኝ ሁኔታ መሆኑን በሰሞኑ ግርግር የንግድ ተቋማቸውና መኖሪያ ቤታቸው ሙሉ በሙሉ እንደወደሙባቸው በጓደኛቸው ልጅ ሞት ያዘኑት “ከእኔ ንብረት የሰው ሕይወት ይበለጣል” የኃይላይ ሕንፃ ባለቤት አቶ ኃይላይ ንጉሴ።"} {"text": "እቶም ሚኒስተራት ኣብቲ ሓባራዊ መግለጺኦም ዋላኳ ድሕሪቲ ካብ ቐጠር ዝተዋህበ መልሲ እቲ ቅልውላው ምዕራጉ እንተዘይጠቐሱ፥ ኣብቲ ኣጋጣሚ ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ስዑድ ዓረብ ዓድል ኣል ጁበይር ኣድላይ ኣብ ዝተባህለሉ ግዜ ስጉምቲ ክውሰድ ምዃኑ’ዩ ኣፍሊጡ።"} {"text": ""} {"text": "ገዢው ፓርቲ፣ እንዲህ አይነት ቀሽም አባላትን ማስተካከልና መግራት ካልቻለ፣ እየዋለ እያደረ መዳከሙ አይቀርም። ሰነፍ አባላትና ባስልጣናት ወደ ቀውስ አዙሪት ሊያወርዱት ይችላሉ።"} {"text": "~ ለኮሮና ቫይረስ የተመደበን ገንዘብ መዝብረዋል የተባሉት የዚምባብዌ የጤና ሚንስትር በቁጥጥር ስር ዋሉ።ሚንስትሩ ዶ/ር ቺታሉ ቺሉፋ አራት የክስ መዝገብ ከምዝበራ ቅሌት ጋር በተያያዘ ቀርቦባቸዋል።"} {"text": ""} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የመኪና ጎርፍ 26 ዋ 32 ዋ 48 ዋ የማያቋርጥ ውሃ የማይበላሽ የ LED flood ጎርፍ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "አሁን እነዚህ ወገኖቻችን ትንቧለል ሻሂ ቤት፣ መንዲ ምግብ ቤት፣ ገደል ግቡ ጠጅ ቤት፣ አያሌው አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ፣ ከርክሜ ፀጉር ቤት፣ የነገዋ ኢትዮጰያ ት/ቤት፣ ሰላም ዐጸደ ሕፃናት፣ ዳንዲ ቦሩ ት/ቤት፣ ዘናጩ ቡቲክ፣ አዲስ አበባ የምግብ አዳራሽ፣ አድዋ የመኪና መሸጫ፣ ካራማራ ሙዚቃ ቤት፣ ብራና የጽሕፈት መሣርያዎች መሸጫ፣ ታማኙ የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ እያሉ ከሰየሙት ሰዎች ይልቅ ሠልጥነዋል ማለት ነው? ወይስ ፈርንጀዋል?"} {"text": "WoopShop: - የመስመር ላይ ግብይት እጅግ በጣም ጥሩው ጣቢያ ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ምርጡን ማግኘት ከፈለጉ በትክክለኛው ቦታ ላይ ነዎት ፡፡ ልብሶችን ፣ ጫማዎችን ፣ መለዋወጫዎችን ፣ ጌጣጌጦችን ፣ የግል እንክብካቤ ምርቶችን እና ሌሎችንም ጨምሮ በርካታ የሸቀጣ ሸቀጦችን የሚያስተናግድ WoopShop ለፋሽን እና ለአኗኗር የመጨረሻ መድረሻ ነው ፡፡ የቅጥ መግለጫዎን ወቅታዊ በሆኑ ዕቃዎች ውድ ሀብታችን እንደገና ለማብራራት ጊዜው አሁን ነው። የእኛ የመስመር ላይ መደብር የቅርብ ጊዜውን በዲዛይነር ምርቶች በቀጥታ ከፋሽን ቤቶች ያመጣልዎታል። ከቤትዎ ምቾት በመስመር ላይ በ WoopShop መግዛት እና ተወዳጆችዎን በበርዎ በር እንዲደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ ፡፡ ምርጥ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያ እና ከፍተኛ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያ ለፋሽን ልብስ ፣ ጫማ ወይም መለዋወጫ ይሁኑ ፣ WoopShop ተስማሚ የፋሽን ጥምረት እና ተግባራዊነት ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች ፡፡ ለተለያዩ ጊዜያት ሊገዙዋቸው ከሚችሏቸው የአለባበሶች አይነቶች ጋር ሲመጣ ሰማዩ ወሰን መሆኑን ትገነዘባለህ ስማርት የወንዶች ልብሶች - በ WoopShop ላይ ስማርት መደበኛ በሆኑ ሸሚዞች እና ሱሪዎች ፣ በቀዝቃዛ ቲ-ሸሚዞች እና ጂንስ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አማራጮችን ያገኛሉ ፡፡ ወይም የኩርታ እና የፓጃማ ጥምረት ለወንዶች ፡፡ አመለካከትዎን በታተሙ ቲሸርቶች ይልበሱ ፡፡ ከቫርስስ ቲ-ሸሚዞች እና ከተቸገሩ ጂንስ ጋር ወደ ኋላ-ካምፓስ ንዝረት ይፍጠሩ ፡፡ ጊንግሃም ፣ ጎሽ ወይም የመስኮት-ንጣፍ ቅጥ ፣ የተረጋገጡ ሸሚዞች ተወዳዳሪ የማይሆኑ ብልህ ናቸው ፡፡ ብልጥ ተራ እይታን በቻኖዎች ፣ በተሸፈኑ ጂንስ ወይም በተከረከሙ ሱሪዎች ያዋህዷቸው ፡፡ በብስክሌት ጃኬቶች ቄንጠኛ የተደረደሩ እይታዎችን ይምረጡ። ውሃ መቋቋም በሚችሉ ጃኬቶች ውስጥ በድፍረት በደመና አየር ውስጥ ይሂዱ ፡፡ በማንኛውም ልብስ ላይ እምነት እንዲጥልዎ የሚያደርግዎትን የሚደግፉ ልብሶችን ለማግኘት በውስጣችን የውስጥ ክፍል ውስጥ ያስሱ ፡፡ ወቅታዊ የሴቶች ልብሶች - በ WoopShop ለሴቶች የመስመር ላይ ግብይት ሙድ ከፍ የሚያደርግ ተሞክሮ ነው ፡፡ ሂፕን ይፈልጉ እና በዚህ ክረምት በቻኖዎች እና በታተሙ ቁምጣዎች ምቹ ሆነው ይቆዩ። በትንሽ ጥቁር ልብስ ለብሰው ቀንዎ ላይ ሞቃታማ ሆነው ይመልከቱ ፣ ወይም ለ ‹ሽፍታ› ቀላ ያለ ልብሶችን ይምረጡ ፡፡ የጭረት ቀሚሶች እና ቲ-ሸሚዞች የባህር ላይ ፋሽን ፋሽንን መንፈስ ይወክላሉ ፡፡ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ከባርዶት ፣ ከትከሻ ፣ ሸሚዝ-ቅጥ ፣ ብሉዝ ፣ ጥልፍ እና የፔፕል ጫፎች መካከል ተወዳጆችዎን ይምረጡ ፡፡ በቀጭኑ በሚለብሱ ጂንስ ፣ ቀሚሶች ወይም ፓላዛዎች ያጣምሯቸው ፡፡ ከርቲስ እና ጂንስ ለቅዝቃዛው የከተማ ነዋሪ ፍጹም ውህደት-አልባሳት ጥምረት ያደርጋሉ ፡፡ እንደ ሠርግ ባሉ ትላልቅ ማህበራዊ ዝግጅቶች ላይ ታላላቅ ሳሮቻችን እና ሊሄንጋ-ቾሊ ምርጫዎች ፍጹም ናቸው ፡፡ የሳልዋር ካሚዝ ስብስቦቻችን ፣ ኩርታዎቻችን እና የፓቲያላ ልብሶቻችን ለመደበኛ ልብስ ለመልበስ ምቹ አማራጮችን ያደርጉላቸዋል ፡፡የጫማ ጫማዎች - አለባበሱ ሰውየውን ቢያስቀይረውም ፣ የሚለብሱት የጫማ አይነት የአንተን ማንነት የሚያንፀባርቅ ነው ፡፡ እንደ ስኒከር እና እንጀራ ያሉ ወንዶች ላሉት መደበኛ ባልሆኑ ጫማዎች ውስጥ የተሟላ አሰላለፍን እናመጣብልዎታለን ፡፡ በብሮሾችን እና በኦክስፎርድ ለብሰው በሥራ ቦታ የኃይል መግለጫ ያቅርቡ ፡፡ ለወንዶች እና ለሴቶች በሩጫ ጫማዎች ለማራቶን ይለማመዱ ፡፡ እንደ ቴኒስ ፣ እግር ኳስ ፣ ቅርጫት ኳስ እና የመሳሰሉት ላሉት የግለሰብ ጨዋታዎች ጫማዎችን ይምረጡ ፡፡ ወይም በጫማዎች ፣ በተንሸራታቾች እና በተንሸራታች-ሰጭዎች በሚሰጡት ተራ ቅጥ እና ምቾት ውስጥ ይግቡ ፡፡ ፓምፖችን ፣ ተረከዙን ቦት ጫማዎችን ፣ የሽብልቅ ተረከዙን እና የእርሳስ ተረከዙን ጨምሮ ለሴቶች የሚሆኑ የፋሽን ጫማዎችን አሰላለፍ ያስሱ ፡፡ ወይም በሚያምር እና በብረት በተሠሩ ጠፍጣፋዎች አማካኝነት በጣም ጥሩውን ምቾት እና ቅጥን ይደሰቱ ቄንጠኛ መለዋወጫዎች - WoopShop ልብሶችዎን በትክክል የሚያሟሉ ለክፍል መለዋወጫዎች ምርጥ የመስመር ላይ የገቢያ ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ ዘመናዊ አናሎግ ወይም ዲጂታል ሰዓቶችን መምረጥ እና ከቀበቶዎች እና ማሰሪያዎች ጋር ማመሳሰል ይችላሉ። አስፈላጊ ነገሮችዎን በቅጡ ለማከማቸት ሰፊ ሻንጣዎችን ፣ ሻንጣዎችን እና የኪስ ቦርሳዎችን ይምረጡ ፡፡ አነስተኛ ጌጣጌጦችን ወይም ታላላቅ እና የሚያብረቀርቁ ቁርጥራጮችን ቢመርጡም የእኛ የመስመር ላይ የጌጣጌጥ ስብስብ ብዙ አስደናቂ አማራጮችን ይሰጥዎታል ፡፡Fun እና frolic - በ WoopShop ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ሙሉ ደስታ ነው ፡፡ ትንሹ ልዕልትዎ የተለያዩ ልዩ ልዩ ቆንጆ ልብሶችን ፣ የባለር ጫማዎችን ፣ የጭንቅላት ማሰሪያዎችን እና ክሊፖችን ይወዳል ፡፡ ከእኛ የመስመር ላይ መደብር ውስጥ የስፖርት ጫማዎችን ፣ ልዕለ ኃያል ቲ-ሸሚሶችን ፣ የእግር ኳስ ማልያዎችን እና ሌሎችን በማንሳት ልጅዎን ያስደስተው ፡፡ የሚንከባከቡ ትዝታዎችን ሊፈጥሩባቸው የሚችሉባቸውን የአሻንጉሊት ስብስቦችን ይመልከቱ ፡፡ ውበት እዚህ ይጀምራል - በተጨማሪም ከ ‹WoopShop› የግል እንክብካቤ ፣ ውበት እና ቆንጆ ምርቶች ጋር ቆንጆ ቆዳን ማደስ ፣ ማደስ እና ማሳየት ይችላሉ ፡፡ ሳሙናዎቻችን ፣ የገላ መታጠቢያ ገንዳዎች ፣ የቆዳ መንከባከቢያ ክሬሞች ፣ ሎሾች እና ሌሎች አዩቬይድ ምርቶች እርጅናን የሚያስከትለውን ውጤት ለመቀነስ እና ተስማሚ የማፅዳት ልምድን ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ የተቀየሱ ናቸው ፡፡ የራስ ቆዳዎን በንጽህና እና ሻምፖዎችን እና ፀጉርን በሚጠብቁ ምርቶች uber-stylish ያድርጉ ፡፡ ተፈጥሮአዊ ውበትዎን ለማሳደግ ሜካፕ ይምረጡ ዎፕፕፕ የመኖሪያ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥ ሊያግዝ ከሚችል ምርጥ የመስመር ላይ የግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በመኝታ ክፍሎችዎ ውስጥ በአልጋ ልብስ እና መጋረጃዎች ቀለም እና ስብዕና ይጨምሩ። እንግዶችዎን ለማስደመም ዘመናዊ የጠረጴዛ ዕቃዎችን ይጠቀሙ ፡፡ የግድግዳ ማጌጫ ፣ ሰዓቶች ፣ የፎቶ ፍሬሞች እና ሰው ሰራሽ እጽዋት በቤትዎ ውስጥ በማንኛውም ጥግ ​​ላይ ህይወትን እንደሚተነፍሱ እርግጠኛ ናቸው ፡፡ በጣትዎፕስዎ ላይ ተመጣጣኝ ፋሽን በዓለም ላይ ፋሽን ለሁሉም ተደራሽ ከሚሆኑባቸው ልዩ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በገበያው ውስጥ የቅርብ ጊዜውን የንድፍ ልብስ ፣ ጫማ እና መለዋወጫ ለመመልከት አዲስ መጤዎቻችንን ይመልከቱ ፡፡ በአለባበስ በየወቅቱ በጣም በሚያምር ዘይቤ ላይ እጆችዎን ማግኘት ይችላሉ ፡፡ እንዲሁም በሁሉም የህንድ የበዓላት ቀናት ውስጥ ምርጥ የሆነውን የብሄር ፋሽንን ማግኘት ይችላሉ። በጫማ ፣ ሱሪ ፣ ሸሚዝ ፣ ሻንጣዎች እና ሌሎችም ላይ በየወቅቱ የምናደርጋቸው ቅናሾች እንደሚደነቁ እርግጠኛ ነዎት ፡፡ የወቅቱ መጨረሻ ሽያጭ ፋሽን በማይታመን ሁኔታ ተመጣጣኝ በሚሆንበት ጊዜ የመጨረሻው ተሞክሮ ነው ሱፕ ኦንላይን በ WoopShop በተሟላ መተማመን WoopShop ከሁሉም የመስመር ላይ መደብሮች ምርጥ የሆነው ሌላኛው ምክንያት እሱ የሚያቀርበው ሙሉ ምቾት ነው ፡፡ ተወዳጅ ምርቶችዎን ለተለያዩ ምርቶች የዋጋ አማራጮች በአንድ ቦታ ማየት ይችላሉ ፡፡ ለተጠቃሚ ምቹ የሆነ በይነገጽ በምርጫዎ ሂደት ውስጥ ይመራዎታል። የተሟላ መጠን ሰንጠረtsች ፣ የምርት መረጃ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምስሎች ምርጥ የግዢ ውሳኔዎችን እንዲያደርጉ ይረዱዎታል ፡፡ የክፍያ አማራጮችዎን በካርድም ሆነ በጥሬ ገንዘብ አቅርቦት ላይ የመምረጥ ነፃነትም አለዎት። የ 15 ቀናት ተመላሽ ፖሊሲ እንደ ገዢ የበለጠ ኃይል ይሰጥዎታል። በተጨማሪም ለተመረጡት ምርቶች የመሞከር እና የመግዛት አማራጭ ደንበኞችን ወዳጃዊነት ወደ ቀጣዩ ደረጃ ያደርሰዋል ፡፡ ከቤትዎ ወይም ከሥራ ቦታዎ በምቾት ሲገዙ ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ይደሰቱ ፡፡ የ Android | የ iOS"} {"text": "“...በሊቀመንበርነት ስብሰባውን የሚመሩት ጄነራል ተፈሪ “የቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ቀን የሚወያይበትን ጉዳይ አስመልክቶ የመቶ አለቃ ዓለማየሁ የደርጉ ዋና ፀሐፊ ይገልጽልናል” ብለው ስብሰባው መጀመሩን ካበሰሩ በኋላ ዓለማየሁ በአጀንዳው ላይ አጭር ገለጣ ማድረግ ሲጀምር ስልክ ተደወለ። ስልኩ ሌ/ኮሎኔል መንግሥቱ አጠገብ ስለነበር ወዲያው ቅጭል እንዳለ መነጋገሪያውን በማንሳት ሃሎ አሉ። ከሌላው ጫፍ ማን እንደደወለ አላወቀንም። በኋላ እንደታወቀው ሌ/ኮሎኔል ዳንኤል ነበር የደወለው። ምን እንደተነጋገሩ አልተሰማም። ሌ/ኮሎኔል መንግሥቱ ብቻ “እሺ እሺ” ብለው ስልኩን ዘጉት። ስልኩን እንደዘጉ “ይቅርታ ስልኩ የተደወለው ከጎንደር ነው። ጎንደር ውስጥ ችግር አለ። እናንተ ቀጥሉ” ብለው ከጀርባቸው ባለው በር በኩል ውልቅ አሉ። በዚህን ጊዜ ዓለማየሁና ሞገስ ጥርጣሬ የገባቸው መሰለ።"} {"text": "Learn24 በባውዘር አስተደደር ድጋፍ የተሰጠው ዲሲ ውስጥ የሚኖሩ ልጆች እና ወጣቶች ከትምህርት ቤት ቀን ውጭ ጥራት ያለው ትምህርት እና እድገት እንቅስቃሴዎች የሚያገኙበት ከትምህርት በኋላ እና የበጋ ዕድል መረብ ነው።"} {"text": "እዚህ ላይ ታዲያ፣ ልክ ቀደም ሲል እንዳነሳናቸው አክቲቪስቶች ሁሉ፤ እነዚህኛዎቹም አክቲቪስቶች የአውቀት ወይም የሚና ውስንነት አላቸው፡፡ ለምሳሌ፤ ስለዘላቂ ልማት አያነሱም፡፡ ከእነሱ ይህን መጠበቅ ስህተት ነው፡፡"} {"text": "ቀዳማይ ሚንስትር ኣብይ ኣሕመድ ኣብ ወርሒ ሚያዝያ ናብ መዝነት ድሕሪ ምምጽኦም ነቶም ብክሲ ግብረ ሽበራ ተኸሲሶም ኣብ ማእሰርቲ ዝጸንሑ ንሽዱሽተ ወርሒ ብዝጸንሕ ናይ ምሕረት ኣዋጅ ካብ ማእሰርቲ ምፍትሖም ይፍለጥ።"} {"text": "አትሮንስ ነሐሴ 29 ቀን 2011 ዓ/ም ዓመተ ዓለም = ዓመተ ምህረት + ዓመተ ኩነኔ(ፍዳ) = 2012 + 5500 =7512 ❖ ወንጌላዊ፦ በዓመቱ የሚሾም ወንጌላዊ ማለት ነው፡፡ ዓመተ ዓለምን ለአራት አካፍለን የ..."} {"text": "– የአሁኑን የኢትዮጵያ ሁኔታ በተመለከተ ኤርትራውያን ምሁራን ሁለት ዓይነት ሆነዋል፡፡ እነርሱም በአስመራው መንግስት ጐን የተሰለፉት እና በተቃዋሚው ጐራ የሚገኙ ናቸው፡፡ የአስመራው መንግሥት ደጋፊዎች አሁንም እንደበፊቱ የመንግስታቸውን አቋም በማራመድ ኢህአዲግን የሚያስከፋ ሂስ ያዘለ መልእክት ያስተላልፋሉ፤ ይህንን የሚያደርጉት ያሉትም መንግሥታቸው ከኢህአዲግ መንግስት ጋር፡ የዕውነት ይሁን የማስመሰል፡ ቅራኔ ስላለው ነው፡፡ ለዚህ ዓላማ እንግዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አንዳንድ ችግርና ግፍ ይገልፃሉ፡፡ እነዚህ ምሁራን ሁለቱ መንግሥታት በታረቁ ወይም ታርቀናል ለማለት በወሰኑ ጊዜ አሁን በኢህአዲግ መንግስት ላይ የሚያሰሙት ያሉት ሂስና ወቀሳ እንደማያሰሙት እርግጠኛ ሆኖ መናገር ይቻላል፡፡"} {"text": "ግሮቨር ክሊቭላንድ (እንግሊዝኛ: Grover Cleveland) የአሜሪካ ሃያ ሁለተኛ እና ሃያ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ በመጀመሪያ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1885 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቶማስ ሄንድሪክስ ነበሩ። የመጀመሪያውን የሥልጣን ዘመን የጨረሡት እ.አ.አ. በ1889 ነበር።"} {"text": "አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች ልኬት (L x W x H): 60 \"x24\" x11-1 / 2 \"ቀለም: ጥቁር ፣ ጥቁር አረንጓዴ የትውልድ ቦታ-ሻንዶንግ ፣ የቻይና የምርት ስም-ኤቢሲ መሳሪያዎች የሞዴል ቁጥር-HT1557B አጠቃቀም: የማከማቻ መዋቅር: ብየዳ ..."} {"text": ""} {"text": "㙀እኔስ ሌሎች በስለጣን ላይ ያሉት የመንግስት ባለስልጣኖችም ሆኑ በቤተ ክህነት በአመራር ቦታ ላይ ያሉት እንዲማሩ የምፈልገው በአሁኑ ሰዓት በእኛ በኦርቶደክስያኑ ምእመንና በገዳማዊያኑ ልብ ውስጥ ያለውን ነው፡፡"} {"text": "ጉዳዩ በይግባኝ ሥልጣኑ የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሥር ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ የነበረው የሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል በሕጉ አግባብ እንዳልተጠራ በዚህ ምክንያት መዝገቡ ወደ ሥር ፍርድ ቤት መመለሱ ውጤት እንደሌለው በመግለጹ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ አጽሕጋዊ ሰውነት ያለቸው ድርጅቶች በሕግ በግልጽ በተመለከተ ጊዜ የወንጀል ተጠያቂነት ያለባቸው ስለመሆኑ በኢ.ፌ.ዲ.ሬ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 34 ተመልክቷል፡፡ የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 286/1994 አንቀጽ 102 እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 285 /1994 አንቀጽ 56(1) እንደተመለከተው ሕጋዊ ሰውነት ያለው ድርጅት የወንጀል ጥፋት ከፈፀመ የድርጅቱ ስራአስኪያጅ ተጠያቂ እንደሚሆን ተደንግጓአል፡፡ የዚህ ድንጋጌ የእንግልዝኛ ትርጉም “subject to sub-Article (3) where an entity commits an offence every person who is manager of that entity at that time is treated as having committed the offence and is liable penalty under this proclamation“ የሚል ነው፡፡ ከዚህ የህግ ድንጋጌ መሠረታዊ ይዘት ዓላማና መንፈስ መረዳት የሚቻለው የአንድ ድርጅት ሥራአስኪያጅ ኃላፊ የሚሆነው ድርጅቱ በሕግ አግባብ ጥፋተኝነቱ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡ ወደ ተያዘው ጉዳይ ሲንመጣ ድርጁቱ በህግ አግባብ መጥሪያ የደረሰው ስለመሆኑ አልተረጋገጠም፡፡ የአሁኑ አመልካችም ድርጅቱ ከለቀቁ ከአንድ ዓመት በኃላ ክስ የተመሰረተባቸው ስለመሆኑ እየተከራከሩ ነው፡፡ የስር ፍርድ ቤቶች የአሁኑ አመልካች ጥፋተኛ ከተባሉ ድርጅቱም ጥፋተኛ ነው በሚል ድምዳሜ ላይ መድረሳቸው ከውሳኔያቸው ይዘት መረዳት ይቻላል፡፡ ይሁንና የስር ፍርድ ቤቶች ድምዳሜ የህግ መሰረት ያለው አይደለም፡፡ ሕግ አውጪው ከላይ በጠቀሱኩዋቸው አዋጆች ላይ በግልጽ እንዳመለከተው ቅድሚያ መረጋገጥ ያለበት የድርጅት ጥፋት መኖር ያለመኖር ነው፡፡ አንድ ድርጅት ጥፋተኛ ነው ወይስ አይደለም ወደ ሚለው ድምዳሜ ለመድረስም በህጉ የተዘረጋው የሙግት አመራር ሥርዓት በጥብቅ ተግባራት መደረግ ነበረበት፡፡ የስር ፍርድ ቤቶች አንደኛ ተከሳሽ የነበረው ድርጅት ሕጋዊ ሰውነት ያለውና ያልከሰመ መሆን ያለመሆኑን በአግባቡ ሰያጣሩ ጥሪ ቢደረግለትም አይቀርብም በሚል ሰበብ እውነት የማፈላለግ ግዴታቸው (truth finding) ወደ ጎን በመተው ሕጉን የዘረጋው የሙግት አመራር ሥርዓት ሳይከተሉ ከውሳኔ ላይ መደረሳቸው መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈጸማቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ ከላይ እንደተመለከተው ድርጅቱ ጥፋተኛ ሳይባል ስራአስኪያጅ ነበሩ የተባሉ የአሁኑ አመልካች በወንጀል ተጠያቂ ማድረግ በአዋጅ ቁጥር 285 እና 286/1994 የተደነገገው የድርጅት እና ሥራአስኪያጅ የተጠያቂነት አወሳሰን ቅደም ተከተል ያዛባ ሂደት ነው፡፡ በመሆኑም የስር ፍርድ ቤቶች ይሁን አብላጫው ድምጽ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የገቢ አዋጆች ስለ ድርጅት እና ስራአስኪያጅ የወንጀል ተጠያቂነት አወሳሰን ማለትም የድርጅቱ ጥፋተኝነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕጋዊ ግዴታ ታልፎ አመልካች ጥፋተኛ ናቸው በማለት የሰጡት ውሳኔ የአዋጆች ዓለማና ግብ ያላገነዘበ ነው የሚል እምነት አለኝ፡፡"} {"text": "'የሚሰጡዋቸውን', በተጨባጭ ግምገማዎች ይገናኛሉ 'ጋር, ማለት ጋር ጥቅስ አንድ ሰው ፍርድ ቤት. ወደ ፍርድ-ቤቶች ናቸው አንድም ነው አቀራረብ ነው ብለዋል ፊት ዳኛ አንድም ዓም ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ማድረስ ነው ቅድሚያ ወደ ሰዎች ጉዳይ ፍርድ ቤት አንድ ማመልከቻ ወይም መግለጫ ወደ ሰዎች ጉዳይ ፍርድ ቤት"} {"text": "በትግራይ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ፀረ-ህወሓት ተቃውሞዎች ሲሰሙ ነበር።ባሳለፍነው ሳምንትመጀመርያ ላይ ግን የተቃውሞ እንቅስቃሴው በነጋዴዎች በኩል ተጀመረ።ትግራይ የአንድ የህወሓት ፊውዳል ስርዓት ሰለባ ሆናለች ያሉት..."} {"text": "የጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ የቅዱስ ጊዮርጊስ የበላይነት የታየበት ሆኖ አልፏል። የቡድኑ የበላይነትም መነሻ የነበረው በግራና በቀኝ መስመር የወሰደው ብልጫ ነበር። በጨዋታው መጀመሪያ ሁለቱም ቡድኖች በብዛት ለማጥቃት ይሞክሩ የነበረው በተመሳሳይ የሜዳው ክፍል ነበር ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስ በቀኝ መስመር በበሀይሉ አሰፋ አቅጣጫ እንዲሁም ደደቢት በግራ በኩል በኤፍሬም አሻሞ በኩል። የደደቢት የግራ መስመር ጥቃት ወደተጋጣሚው ሜዳ አልፎ ከመግባቱ በፊት በተደጋጋሚ ይቋረጥ ነበር። የመስመር ተከላካዩ ብርሀኑ ቦጋለ በማጥቃት ላይ የነበረው ተሳትፎ ማነስ እና የመሀል አማካዩ ሳምሶን ጥላሁን ጋር የነበራቸው ግንኙነትም በተጋጣሚያቸው የመሀል አማካዮች ብልጫ የተወሰደበት መሆኑ የግራ መስመሩን ጥቃት አቅም አሳጥቶት ነበር። ጊዮርጊሶችም በዚህኛው መስመር ከወሰዱትን ብልጫ በበሀይሉ እና በአብዱል ከሪም አማካይነት ይጎል እድሎችን ለመፍጠር ችለዋል።"} {"text": "አንዴ ስለ ኡማ ወንዝ (የ‹‹ኦሞ›› ወንዝ ትክክለኛ አካባቢያዊ መጠሪያ) ተፋሰስ በመስክ ቃለመጠይቅ ያደረግኩላቸው አንድ አዛውንት የኡማን ግድብ በማየት ተገርመው ሲናገሩ ‹‹በንጉስ ቁም ሲባል እንኳን ሰው ውሀ ይቆማል ሲባል ሰምተን እንዴት ይቻላል? ብለን እንሳለቅ ነበር። ለካስ አባባሉ ትንቢት ኖሯል። አሁን ነው ነገሩ የገባን። ትንቢቱ ግድብ ነው። ግድብ የውሀ ንጉስ ነው፤ ድንበር የማያቆመውን ውሀ የሚያቆም›› ብለዋል። አዛውንቱ በኡማ ወንዝ ላይ የተገነባውን ጊቤ ሶስት ግድብ አይተው እየተገረሙ ወደ ሰማይ አንጋጥጠው ‹‹ሃይ ጠሶ›› አሉ፤ (‹ወይ እግዝአብሔር!!› ማለት ነው) ‹‹የዕድሜ ብዛት የፍልፈል ዥንጉርጉር ያሳያል” አሉ። ዘመን ከትውልድ ጋር ሲያልፍ፣ ማህበረሰባችን የመልማት ፍላጎቱ እየበረታ መጥቶ የተፈጥሮ ስጦታዎቹን መመርመር ሲጀምር፣ ወንዞቹን እየዘፈነ መሸኘቱን ያቆምና ውሃዎቹን ለማቆም ማሰብ ይጀምራል። ‹‹የውሃን ጥቅም ከሁሉም እንስሳት ዘግይቶ ያወቀው አሳ ነው›› እንደሚባለው ኢትዮጵያም ከራስጌዉ የአባይ ውሃ ተጋሪዎቿ አንጻር ለአባይ ውሃ ተግባራዊ ጠቀሜታ ትኩረት የሰጠች የመጨረሻዋ አገር ነች ማለት ይቻላል። ታሪካዊና ነባራዊ ሁኔታዎች በፈጠሯቸው ክስተቶች ሳቢያ አገሪቱ ባለፉት ሰላሳ ዓመታት በወንዞቿ ለመጠቀም መንቀሳቀስ ጀምራለች። ዛሬ አባይ፣ ኡማና ሌሎችም የአገሪቱ ወንዞች እንዲቆሙ የታዘዙ፣ ለዚች አገር ልማት የቆሙ ወንዞች ሆነዋል። ይህም ትውልድ ውሃ ያቆመ ትውልድ ነው፡፡"} {"text": "ታሣሪው ሰው ይህንን ሲሰማ አልተናደደም፡፡ እንዲያውም ደስ አለው፡፡ ‹ለማንም አትናገሩ› ብሎ ዘመዶቹን አስጠነቀቀ፡፡ አምስት ዓመቱን ጨረሰና ከወኅኒ ቤት ወጣ፡፡ ጠመንጃውን ወለወለ፣ ጥይቱን አቀባበለ፡፡ ‹ሟች› ይኖርበታል ወደተባለው ሥፍራ ሄደና ሰው በተሰበሰበበት ቦታ ተኩሶ ገደለው፡፡ ሲገድለው ሰው አይቷል፡፡ እርሱም አልተደበቀም፣ ቤቱ ነው የተቀመጠው፡፡ ፖሊስ ግን እንዴት ይክሰሰው፡፡ አንድ ሰው ሁለት ጊዜ ሊሞት አይችልምና፡፡ በፍርድ ቤት ውሳኔ አሁን የተገደለው ሰው ከሞተ አምስት ዓመት አልፎታል፡፡ ይፈረድበት ቢባልም በአንድ ወንጀል ሁለት ጊዜ ፍርድ የለም፡፡ የተዘጋ የፍትሕ በር ዕዳው ይኼ ነው፡፡"} {"text": "በፈቃድ መስጠት እና ኢንስፔክሽን ወቅት ለሚሰጥ አገልግሎት ከክፍያ ነጻ በማድረግ ከጨረር ጋር የተያያዘ ቴክኖሎጂ በሰፊው ወደ ክልላችን እንዲገባ ማድረግ እና ጨረር ነክ ኢንዱስትሪዎችን ማበረታታት ይገባል፡፡"} {"text": "ጎልጉል የደረሰው መረጃ አንደሚያመለክተው በአሜሪካኖቹ በኩል ሙሉ ስምምነት ባይኖርም አንዳንዶቹ ግን “የአሜሪካንን ጥቅም የሚያስጠብቁት ትግሬዎች ናቸው” በማለት ለህወሓት ሙሉ ስልጣን እንዲሰጠው በግልጽ ይናገራሉ፤"} {"text": "ዳኒ! ቃለ ሕይወት ያሰማልን! በተለይም ማኅበራዊ ሚዲያዎች በየጊዜው ትኩስ መረጃዎች ማውጣታቸው ሁኔታውን ይበልጥ ፀሐይ ለማስመታት የቻሉ በመሆኑ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለሃይማኖት አባቶቻችን ቅርበት ያላቸው ሰዎች ችግሩን በግልፅ እንዲያውቁት ቢያደርጉና ከሕዝቡ ጋር ውይይት ቢጀመር መልካም ነው"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 108W 216 ዋ ካሬ LED ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የአንዳንዶች ስጋት ራያን ለመጨፍጨፍ አስቦ ነው ቢሉም፣ እኔ የገባኝ “የሚመጡት ዘርህን ሊያጠፉት ነው” የሚለውን ፕሮፓጋንዳ ለማስረገጥና ህዝቡ እንዲያምን ለማድረግ ነው።"} {"text": "የመጀመሪያው አሁንም እንደ ..ራማቶሓራ.. የሚከተላቸው ምክንያት የለሽ አካሄዶች እና ውል የለሽ የታሪክ እጥፋቶች ናቸው፡፡ ልቦለዱ የገሃዱ ዓለም ነብራቅ ከመሆኑ አንጻር ሊሆኑ የማይችሉ ነገሮችን እንኳን ሲያቀርብ አዋዝቶ እና አስማምቶ መሆን መቻል አለበት፡፡ ከዚህ አንጻር አሁንም ደራሲው በዋል ፈሰስ የሆኑ ትዕይንቶችን ከማቅረብ ሊቆጠብ አልቻለም፡፡ ለምሳሌ፡- ኤም ኤስ ኤስ የተባለውን የቻይና የስለላ ድርጅት እንደዛ አግዝፎ፣ ከሲአይኤ እና ሞሳድም በላይ እንደሆነ አድርጎ ካቀረበው በኋላ ብጡልን የሚይዝበት መላ ማሳጣቱን መግለጽ እንችላለን፡፡ በዚያ ላይ ብጡል በአገሪቱ ደረጃ በጣም ጥብቅ ሊባል የሚችል ሚስጥር ለብቻው ጠቅልሎ የያዘ ከመሆኑ አንጻር፤ ጉዳዩን ስንመዝነው ፉርሽ ይሆንብናል፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ ዠንመረቂ እና ብጡል ስለዋነኛው ሚስጥር እየተወያዩ እንደሆነ የሚያውቀው ሚስተር ሉ ሚስጥሩን እንዲጨርሱ የሚያስችላቸውን ተጨማሪ አምስት ደቂቃ ሊሰጣቸው አይችልም፡፡"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "በመሆኑም ማኀበረ ቅዱሳን እንደ አንድ የቤተክርስቲያኒቱ አካል ከበጎአድራጊ ምእመናን እና ከአበላቱ በማስተባበር ለተጎጂ ምእመናን የተቻለውን ጊዚያዊ ድጋፍ ሲያደር ቆይቷል፡፡ ነገር ግን ችግሩ ዘርፈብዙና በቀላሉ የማይቀፈር ሆኖ በመገኘቱ ደረጃ በደረጃ የሚፈጸም ዘለቄታዊ የማቋሚያ ፕሮጀክት ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ይህንንም ለመፈጸም ይረዳ ዘንድ ይህ የመነሻ አነስተኛ የፕሮጀክት ሃሳብ ተቀርጿል፡፡"} {"text": "ዕውቀቱም ከመጣልህ በኋላ በርሱ (በዒሳ) የተከራከሩህን ሰዎች «ኑ፤ ልጆቻችንንና ልጆቻችሁን፣ ሴቶቻችንንና ሴቶቻችሁንም፣ ነፍሶቻችንንና ነፍሶቻችሁንም እንጥራ፡፡ ከዚያም አጥብቀን አላህን እንለምን፤ የአላህንም ቁጣ በውሸታሞቹ ላይ እናድርግ» በላቸው፡፡"} {"text": "እስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ። የሰው ልጆች ግን እስከ 1500 ዓም ያህል ድረስ አልኖሩበትም። ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር።"} {"text": "አዲሱ የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ አሰጣጥ መመርያ በሦስተኛው ክፍል ውስጥ “በልዩ ልዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚሰጥ የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ” የሚል አርዕስት የሰጠው ሲሆን በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ቁምስናዎች ውስጥ፣ በተለያዩ የቤተክርስቲያን እንቅስቃሴዎች እና በሌሎች የአምነት ተቋማት ማኅበራት ውስጥ ስለሚሰጠው የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ በሰፊው የሚተነትኑ መመርያዎችን አቅፎ ይዟል።"} {"text": "የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከ‹‹ኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ›› ጽ/ቤት ጋራ በመተባበር ያዘጋጀውና ከጥር 30 – የካቲት 2 ቀን 2006 ዓ.ም. በሐዋሳ – ሌዊ ሪዞርት ‹የሃይማኖት ተቋማት ምዝገባና የዕድሳት አገልግሎት›› ረቂቅ ላይ ለውይይት እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል። ይህ ከመመሪያ ወደ ዐዋጅነት ይቀየራል እየተባለ የሚነገርለት መመርያ ምንነት እስካሁን በዝርዝር አልታወቀም።"} {"text": "click here for pdf የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ወንጌል ወደ ግእዝ ቋንቋ መተርጎም የጀመረው በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘመን፣ የተጠናቀቀው ደግሞ በተሰዓቱ ቅዱሳን መሆኑን ይገልጣሉ [1] ፡፡ እስ..."} {"text": "\"ጥራት መጀመሪያ\" የቲማቲም ፓቼን ለማቀነባበር የእኛ መርሆ ነው ፡፡ ፋብሪካችን 58,740 ካሬ ሜትር ቦታን ይሸፍናል ፣ የወቅቱ አመታዊ ምርት 65,000 ቶን ነው ፣ እኛ እንደ የታሸገ የቲኬት ቲማቲም ፓኬት 40 ግራ ፣ 50 ግ ፣ 56 ግ ፣ ሁሉንም ዓይነት መመዘኛዎችን ማምረት የሚችል 9 የታሸገ የቲማቲም ፓኬት እና የሳባ የቲማቲም ፓኬት ማምረቻ መስመሮች አሉን ፡፡ 70 ፤ የስታንዱፕ ሳኬት የቲማቲም ፓኬት 50 ግ ፣ 56 ግ ፣ 70 ግ ፣ 140 ግ ፣ 200 ግ ፣ 400 ግ እና የመሳሰሉት ፤ ቲን የማሸግ ቲማቲም ፓኬት 70 ግራም ፣ 140 ግ ፣ 170 ግ ፣ 210 ግ ፣ 230 ግ ፣ 380 ግ ፣ 400 ግ ፣ 420 ግ ፣ 425 ግ ፣ 770 ግ ፣ 800 ግ ፣ 850 ግ ፣ 1 ኪ.ግ ፣ 2.2kg ፣ 3kg ፣ 3.15kg እና 4.5kg የእኛ ዋና ገበያዎች አውሮፓ ፣ አፍሪካ ፣ መካከለኛው ምስራቅ ፣ አሜሪካ እና ደቡብ አሜሪካ ሀገሮች ናቸው ፡፡"} {"text": "የመሰንቆው ሊቅ፣ የመሰንቆው ጌታ - ጌታመሳይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባጋጠመው የጭንቅላት ዕጢ ሕመም፣ አንደበቱ ተይዞ እንቅስቃሴው ተገትቶ ቤት መዋሉ አልቀረም፡፡ አንጋፋ የጥበብ ሰዎችን መዘከር የጀመረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባህል ማዕከል ዘግይቶም ቢሆን ሐሙስ ሚያዝያ 6 ቀን 2008 ዓ.ም. የጌታመሳይ አበበ ሕይወትና አበርክቶዎች የሚዳስስ መድረክ አዘጋጅቶለት ነበር፡፡ ‹‹በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ›› የተያዘው ጠቢቡ በዝግጅቱ ላይ የተገኘው በዊልቼር እገዛ ሲሆን፣ ባህል ማዕከሉ ለክብሩ መግለጫ ካባ፣ ባህል ልብስ፣ ዋንጫና ምስክር ወረቀት፣ በብራና ላይ የተሣለ ምስሉንም አበርክቶለታል፡፡ ይሁን እንጂ ይህ በሆነ በሁለተኛው ቀን ሚያዝያ 8 ቀን 2008 ዓ.ም. (08-08-08) በዕለተ ቅዳሜ ይህችን ዓለም በኅልፈተ ሕይወት ተሰናብቷታል፡፡"} {"text": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለፈው ማክሰኞ ይፋ ባደረገው አለማቀፍ የስደተኞች ሪፖርት እንዳለው፣ ባለፈው አመት የስደተኞች ቁጥር ሊቀንስ የቻለው ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ አገራት ድንበሮቻቸውን በመዝጋታቸውና የእንቅስቃሴ ገደቦችን በመጣላቸው ሳቢያ ሲሆን በአመቱ 219 አገራት ከ80 ሺህ በላይ የጉዞ ገደቦችን መጣላቸውንም ለማወቅ ተችሏል፡፡"} {"text": "በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው መርካቶ በድሮው ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ሠፈር በታህሳስ 1917 ዓ.ም. የተወለዱት አቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ፤ በእንግሊዞች ህብረት፣ በአርበኞች ትግልና መስዋዕትነት ጣሊያን ኢትዮጵያን ለቆ ከወጣ በኋላ በብሪትሽ አመራር በተቋቋመውና ብሪቲሽ ሚሊታሪ ሚሽን ቱ ኢትዮጵያ (British Military Mission to Ethiopia) በተባለው መ/ቤት በተራ ወታደርነት በሲግናል መገናኛ ክፍል ውስጥ በአስር አለቃነት ማዕረግ ተቀጥረው መስራት እንደጀመሩ ይናገራሉ፡፡"} {"text": "በደቡብ አፍሪካ የነበረው የቁማር ንግድ እስከ 1994 ድረስ ታግዶ ነበር ፡፡ በ 1965 የፀደቀው የደቡብ አፍሪካ የቁማር ጨዋታ ተብሎ የሚጠራው ሕግ ከፈረስ ውድድር በስተቀር ሁሉንም ዓይነት የቁማር ጨዋታዎችን አግዷል ፡፡ እንደ ስፖርት እውቅና ተሰጣቸው ፡፡"} {"text": ""} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "ይወለዳል አዲሱ ሰው… ባዲስ ዘመን ባዲስ ፍኖት እየተጓዝን አብረን ሁነን አብረን ኑረን፤ ይወለዳል ኢትዮጵያዊው… የኩሽ ሞገስ የሴም ጥንስስ ያገር ጋሻ ያለም ተስፋ..."} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "አይ መስቀል መሸከም...እስኪ anonymousun ተወውና በስምህ እውነታውን አፍረጥርጠውና መስቀሉን ተሸከም። በስማቸው የሚያወጡትን ከመተቸት።መቸም ችግሩ የት ላይ እንደሆነ አታጣውም ብየ ነው ሞክሼ Anonymous."} {"text": "የአገሪቱን ችግር እንደራሱ ችግር ቆጥሮ የመፍትሄ አካል መሆን ይገባዋል። ምክንያቱም ከወጣት ውጭ የተገነባ አገር ኖሮ አያውቅም። ለሚቀጥለው ትውልድ መልካም ነገር ለማውረስ መትጋት ነው ያለበት።"} {"text": "ሰበር ዜና! የእነ እስክንድር ነጋን ጨምሮ በእስር ላይ የሚገኙ የባልደራስ አመራሮችን ችሎት ለመታደም ወደ ፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ያቀኑ 5 የባልደራስ አባላትና የተከሳሽ ቤ…"} {"text": ""} {"text": "ሰው ግን እንዲህ አይደለም፡፡ በዚህ ምድር ያለው ህልውናው ቢያበቃ እንኳን በሰዎች ልቡና ውስጥ ያለው ህልውና ሊቀጥል ይችላል፡፡ እንዳይቀጥል አድርጎ ከኖረም ይረሳል፡፡ በታሪክ ውስጥ ያለው ህልውና ይቀጥላል፡፡ በአዎንታ ወይም በአሉታ ይነሣል፡፡ በሥራው ውስጥ ያለው ህልውና ይቀጥላል፡፡ ሥራው ያስመሰግነዋል ወይም ያስወቅሰዋል፡፡ በልጆቹ ውስጥ ያለው ህልውና ይቀጥላል፡፡ ልጆቹ ይኮሩበታል፣ ወይም ያፍሩበታል፡፡ በዐጸደ ነፍስም እንዲሁ፡፡ ይጸድቃል ወይም ይኮነናል፡፡ ሁሉም ግን እዚህ ይወሰናል፡፡"} {"text": "2ኛ፤ ከምንም በላይ የተሰጣችሁን ሃይማኖታዊ ግዴታ በማስተዋል እርቀሰላሙ ሳይቋጭና የቤተ ክርስቲያን አንድነት ሳይመለስ ወደ ፓትርያርክ ምርጫ የሚደረገዉን ዝግጅት እንድትገቱ በትኅትና እንጠይቃለን፤"} {"text": "እንደኔ እንደኔ የመግባቢያ ቋንቋውንስ ነገር እዚያው በጠበሉ ብሎ ማለፉ ብቻ የሚሻል ነው የሚመስለኝ። አለበለዚያ ግን ወደ ፓሪ ቤታቸው መሔድ ማለት ወደ ሌላ ዓለም መግባት ሆኖ ቱርጅማን እንደሚያስፈልግ ያወኩት፥ እንደ ስጦታ ዕቃ መጠቅለያ ወረቀት ከተብለጨለጩት እንስቶች መካከል ዕጣዬ ሆና “ታጫውትህ” ተብዬ የተሰጠችኝ ሊሊ መሃል ለሊት ላይ “I wanna coffee” ብትለኝ፥ ከላይ ታች ተንከራትቼ፣ የቤት ሰራተኛ ተማፅኜ ስጣደፍ ያመጣሁላትን ቡና ለጓደኞቿ እያሳየች ገልፍጣ ስታስገለፍጥብኝ ነበር። ታዲያ እኔ “ፋራው” ምን አባቴ አውቄ፥ ለካስ ስሰማ ምሁሩ የፓሪው ቤት ተርጎሚና ደራሲው አይታወቅ እንጂ፥ በፓሪው ቤት የመዝገበ ቃላት ፍቺ መሰረት I wanna coffee ማለት “ቡና እፈልጋለሁ” ሳይሆን “መሳም እፈልጋለሁ” ኖሯል። አይ ፈጣሪ አሉ አያቴ፦ እሳት ይሳማትና።"} {"text": "ከላይ እንደ ተገለጸው በብሉይ ኪዳን ለሊቀ ካህናትነት የሚያበቃው አንደኛው መስፈርት ሰው መሆን ነው ቢባልም፥ ይህ መስፈርት በራሱ ከሰዎች መካከል ተመርጦ ለሚሾመው የብሉይ ኪዳን ሊቀ ካህናት ፍጹምነትን ያጐናጽፈዋል ማለት አይደለም። እንዲያውም “ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች ሊቀ ካህናት አድርጎ ይሾማልና” (ዕብ. 7፥28) በማለት ሊቀ ካህናት ሆነው ይሾሙ የነበሩት የአሮን ወገኖች ኀጢአተኞች መሆናቸውን ያስረዳል። የብሉይ ኪዳን ሊቀ ካህናት ኀጢአተኛ መሆኑ፥ የሌላውን ኀጢአተኛ ሰው ድካም እንዲረዳና ለኀጢአተኛው ሰው በመራራት የመካከለኛነቱን ተግባር በተገቢው መንገድ እንዲያከናውን ያደርገዋል (ዕብ. 5፥2)።"} {"text": "መጽሐፉ በአሜሪካና ካናዳ ታትሞ ለገበያ በቀረበበት የመጀመሪያው ቀን ብቻ ከ887 ሺህ በላይ ቅጂዎች እንደተሸጡ ያስታወሰው ዘገባው፣ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ደግሞ በ1 ሚሊዮን 710 ሺህ 443 ቅጂዎች በመሸጥ አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቡን ፔንጉዊን ራንደም ሃውስ የተባለው የመጽሐፉ አሳታሚ ድርጅት ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው አመልክቷል፡፡"} {"text": "ዳን ዳኔት ይኼንን መፅሐፍ ማንሳት የፈለገው በአሁኑ ወቅት በቴክኖሎጂ ቅልጥፍና ምክኒያት ከፈረንጆቹ (ከሰለጠኑት) ሀገሮች ወደ አልሰለጠኑት የሚላከውን ቅኝ ገዢ ሀሳብ፣ ከቅኝ ግዛት ዘመን በሽታና እልቂት ጋር ሊያያይዘው ስለፈለገ ነው፡፡"} {"text": "ሞት እንቅልፍ ከተባለ መቃብር ምን ሊሆን ነው@ መኝታ ቤት ነዋ! እንደምትሉኝ ጥርጥር የለውም፡፡ ልክ ነው! ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብርን በፍቅር ኃይል አሸነፋት፡፡ ዋለባት አደረባት ከዚያ በኋላ ማስፈራራቷን ተወች፡፡ ለቅዱሳን ዝግጁ መኝታ ክፍል አደረጋት፡፡ የመግነዙን ልብስ ከእርሱ በኋላ ለሚመጡ ሰዎች አንጥፎላቸው ሄደ፡፡ በሞት ምክንያት የሚያዝኑ እንዳያዝኑ ዕንባቸውን የሚያብሱበት ፎጣ ከመቃብር ተወላቸው፡፡ ይህችውም ከፈኑ ናት!"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር እየታዩ ያሉ መዘናጋቶች እንዲቀረፉ በትኩረት መስራት አስፈላጊ መሆኑን..."} {"text": "በእጅ Lathe ማሽን, ኢኮኖሚ CNC Lathe ማሽን, ኃይለኛ የመተባበር ግዴታ ዝርግ አልጋ CNC Lathe የማሽን ማዕከል - ጓንግዙ ደቡብ Lathe ማሽን መሣሪያዎች ኩባንያ ኃላፊነቱ የተወሰነ"} {"text": "በፈደራል የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት፤በፈደረሽን ምክር ቤት እና በትግራይ ክልል ምከርቤት ስራ አስፈጻሚ መካከል ያለው ሰጣገባ በሁለቱ አካላት እየተፈጸመ ያለው ኢህጋዊ ድርጊት ለሀገራችንና ህዝቦቻ ወደ የማያባራ ግጭት የሚያመራ ያለ ህዝብም የሚጎዳ ሆኖ ይታየኛል። በመሆኑም ለነዚህ ህገወጥ ሽፍቶች ህዝብ ማስታገሻ ያድርግባቸው ።ዝምታ እና መንበርከኩ እስከ መቸ?"} {"text": "ይህንን ታሪካዊና ቤተ ክርስቲያናዊ ሐሳብ ጠንቅቆ በመረዳት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ቤተ ክርስቲያኒቱን ወደ ግለሰባዊ አምባገነንነት የሚወስደውን መንገድ በማረም የቤተ ክርስቲያኒቱ ራስ ክርስቶስ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱም የበላይ ወሳኝ አካል ቅዱስ ሲኖዶስ መሆኑን በሕገ ቤተ ክርስቲያን አጽንቶታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሆላንዳዊው የእግር ኳስ ተጫዋች የነበረውና ለአያክስ አምስተርዳም፣ ኤሲ ሚላንና ባርሴሎና እግር ኳስ ክለቦች ተጫውቶ ያሳለፈው ፓትሪክ ክላይቨርትም የ19 ዓመት ወጣት በነበረበትና ለአያክስ አምስተርዳም እግር ኳስ ክለብ በሚጫወትበት ወቅት በአምስተርዳም ከተማ ከፍጥነት ወሰን በላይ መኪና ሲያሽረክር ባደረሰው የመኪና አደጋ የቲያትር ዳይሬክተር የነበሩ የ56 ዓመት ጎልማሳ ሕይወታቸው እንዲያልፍ በማድረጉ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎ ዕድሜው ገና 19 ዓመት የነበረና ተስፈኛ ስፖርተኛ መሆኑ ከግምት ገብቶ የተጣለበት የሶስት ወራት የእስራት ቅጣት በሁለት ዓመት የፈተና ጊዜ እንዲገደብ፣ ለ18 ወራት መኪና ከማሽከርከር እንዲታቀብ እና ሕዝባዊ የግዴታ አገልግሎት እንዲሰጥ ተወስኖበታል፡፡ በሕዝባዊ የግዴታ አገልግሎቱም ፓትሪክ ክላይቨርት ለ240 ሰዓታት ታዳጊ ሕፃናትን በእግር ኳስ ስፖርት እንዲያሰለጥንና ለሕፃናቱ መልካም አስተዳደግ አስተዋፅኦ እንዲያደርግ ተወስኖበት ቅጣቱን መፈፀሙም ይታወቃል፡፡ ከእነዚህ ሠዎች በተጨማሪ ሌሎች ሠዎችም ለፈፀሙት የወንጀል ድርጊት ቅጣት እንሆን ሕዝባዊ የግዴታ አገልግሎት እንዲሰጡ ሲወሰንባቸው ይታያል፡፡"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "ንሕቶ ህዝቢ ቅማንት ስዒቡ ኣብ ሞንጎ ንብሄራትን ብሄረ-ሰባትን ክልል ኣምሓራ ንምግጫው ዝተወለዐ ህውከት’ውን ኢድ ሓይልታት ጸረ ሰላም ኣለዎ ኢሎም እቶም ቀ/ሚ።"} {"text": "ስርዓት ህግደፍ ዓትዒቱ ካብ ዝሕዘና፡ ብጭቆናን ብራዕዲን ካብ ዝሳቕየናን፣ ዓመታት ኣቕጺሩ’ዩ። እቲ ብትሪ ምልከ ጭቆናኡ ዝልለ ስርዓት ናይ ሰሜን ኮረያ ኢዩ ተባሂሉ ብናይዚ እዋንዚ ተኸታተልቲ ታሪኽ ይንገር፡ ግንከ ጉጅለ ኢሰያስን መዛምርቱን ነዚ ብጭቆንኡ ዝተለለየ ስርዓት ሰሜን ኮረያ፣ ብዓመጽ ተወዳዲሩ ብልጫ ወሲዱ ክትብል ትደፍር።"} {"text": "ራይሰን በሬሰን ኢንደስትሪ ኢንዱስትሪ ፣ ሁሻ መንገድ ፣ ሺሻን ፣ ፎሻን ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ዞን ፣ ጓንግዶንግ ፣ ቻይና። ዋና ምርቶች ቻይና አዲስ የተለበጠ የዩሮ ከፍተኛ ኪስ ስፕሪንግ ሌስተር ኪንግ ነጠላ ነጠላ አምራቾች-. አዲስ የተለበጠ የዩሮ ከፍተኛ የኪስ ኪስ ስፕሪንግ ንግስት ነጠላ ራይሰን ስፕሪንግ ሌብስ አምራች ምርቱ ጠንካራ የብረት ሸካራነት አለው። እሱ የመቧጠጥ ወይም የመቧጨር ችሎታ በሌለው አንጸባራቂ አጨራረስ በጥሩ ሁኔታ ተለጥ isል። አዲስ የተለበጠ ዩሮ ከፍተኛ የኪስ ኪስ ስፕሪንግ ንግስት ነጠላ ራይሰን ብዙ ደስ የሚሉ የማንኪነል ክፍሎችን ይ containsል። እነዚህ አካላት ፓምፖችን ፣ ማጠናከሪያዎችን ፣ ጀነሬተሮችን እና ሌሎች የወረዳ እና የብረታ ብረት ክፍሎችን ያካትታሉ ፡፡"} {"text": ""} {"text": "በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አዘጋጅነት የስልጠና፣ የዕቅድ አፈጻጸም ውይይት እና ጉብኝት መርሃግብር ጥር 07/2011 ዓ.ም. በራስ ሆቴል አዳራሽ ተካሄደ፡፡\t"} {"text": ""} {"text": "የግላዊነት ፖሊሲ / የተቆራኙን መረጃ ማሳወቅ: ይህ ድርጣቢያ ከተጠቆመ አገናኞች ለተደረጉ ግዢዎች ካሳ ይከፈላል. የአካል ብቃት ምጣኔዎች በድረ-ገፆች በኩል በማስታወቂያና ከ Amazon.com ጋር በማገናኘት የማስታወቂያ ወጪዎችን ለማቅረብ የተነደፈ የአጋርነት ማስታወቂያ ፕሮግራም ነው. የእኛን \"የ ግል የሆነ\"በ Google, Inc. እና የተያያዙ ኩባንያዎች የሚያቀርቡት ማስታወቂያዎች በሙሉ ኩኪዎችን መቆጣጠር ይችላሉ.እነዚህ ኩኪዎች Google ወደዚህ ጣቢያ ጉብኝቶችዎ እና ሌሎች የ Google ማስታወቂያ አገልግሎቶችን በሚጠቀሙ ጣቢያዎች ላይ Google በመመርኮዝ ማስታወቂያ እንዲታይ ያስችላሉ."} {"text": "GuangDong 3x1 ዋት የ PAR ተራሮች ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የሰው ስለ እንስሳት ምንም ሕያው ነፍስ ናቸው ሕያው ነፍስ ነው. አምላክ ሰው ወደ የሕይወት እስትንፋስን ነፈሰ; ነገር ግን እግዚአብሔር እንስሳ አፍንጫ ውስጥ የሕይወት ነፍስ እስትንፋስ ወደ እፍ ነበር. ወደ ሰማይ የሚሄዱት እንስሳት ሕይወት ውሸት መሆኑን ማመን እና ጨዋታ ውጭ መጽሐፍ ቅዱስ ማስቀመጥ."} {"text": "4.\tበሃገር ውስጥ ያሉ ተቃዋሚ የሚጠቀሙበት ስትራተጂ ህዝቡን በማሳመን ላይ ያነጣጠረ ሳይሆን የውጭ ኣገር ርእዮተ ኣለም ሊያምኑበት የሚችሉ መንገድ ተከትለው እየሄዱ ይገኛሉ:በተለይ ኣባሎቻቸው ጋዜጠኛ እንዲሆኑ በማድረግ ወይም ጋዜጠኞች በጎናቸው በማሰለፍ ጋዜጠኝነት እንደ መሳርያ በሚገባ እየተጠቀሙበት ነው:: ይህንን የተቃዋሚ ስትራተጂ ለኢህኣዴግ መንግስት ፈተና ይሆናል ብለው ኣይገምቱም ? መፍትሄው ምንድነው ይላሉ?"} {"text": "v ቁርዲድ ዘይጠብቀና መድሓኒት ቡዳታት ስለኾናን ብዘይ ዕጣን ጨርቆም ኣደርቢና ሐይ እናበለና ስለነጉረዖም ‘ዩ። ቅልል ብዝበለ ትግርኛ፥ ወያነ ማለት ናቱ አሕሊፉ ዘይህብ ናይ እንዳማቱ ዘይደሊ፥ ንቑሕ፣ ሓላዊ ዓዱ፣ ሃሊሉ ንዝመጸ አድግን በቕልን ድማ ዘየናሕሲ ህዝባዊ በትሪ ማለት ‘ዩ።"} {"text": "በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን የላሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋርዊች ቢየል በስልክ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ ሱዳንንና ኢትዮጵያን የሚያዋስነው ጂካዎ ወንዝ ሞልቶ በተፈጠረው ችግር ከ18ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል፣ የሚኖሩትም በትምህርት ቤቶች እንደሆነ አረጋግጠዋል። እንስሳት እንደሞቱና የግጦሽ ሜዳዎችም በጎርፍ በመሸፈናቸው እንስሳቱም ለከፋ ረሀብ መጋለጣቸውን ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል።"} {"text": "ፖሊስ በ ሱ ኪ ላይ የጀመረውን ምርመራ እስኪያጠናቀቅ ድረስ ግለሰቧ ለ15 ቀናት ያህል በእስር ላይ ይቆያሉ መባሉን የጠቆመው ዘገባው፣ በተከሰሱበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙ እስከ ሁለት አመት በሚደርስ እስር ሊቀጡ እንደሚችሉም አክሎ ገልጧል፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "የግብፅ ወታደራዊ የጦር ቺፍ ኦፍ ስታፍ ሞሃመድ ፋሪድ እና የግብፁ አቻቸው መሐመድ ኦትማን አል-ሁሴን በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ከስምምነቱ በኃላ ሲጨባበጡ (Photo-AFP) ግብፅ እና ሱዳን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ..."} {"text": "ሶስተኛውን አደጋ በተመለከተ፣ በህወሃት እና በአፄው ዘመን የተፈጠሩትን ሰረዓቶች የሚተካ አዲስ ስረዓት ባለመቀረፁ እና እንደ ጭንቁር የሚባሉት ዘረኛ አሃዳዊያን የአሮጌዎን ኢትዮጵያ የፖላቲካ መዕከል ስለያዙ፣ እኩልነት የሚፈልገው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ በተለይም ለበርካታ ዓመታት በነፃ አውጭ ፖላቲካ ውስጥ ሲዳክር የኖረው፣ የትግራይ፣ የኦሮሞ፣ የሱማሌ፣ የሲዳማ፣ የአፋር፣ የጋምቤላ እና ወዘተ ህዝቦች፣ በኢትዮጵያ የማሃል ፖለቲካ ቤት አልባ ስለተደረጉ፣ ወደ ዳር ፖለቲካ ተመልሰው የየራሳቸውን ነፃ አገር ማቋቋም ወደ ሚለው አማራጭ በድብቅ የሚመከር የፖለቲከኞች ውይይት ሳይሆን በህዝብ ልብ እየተመዘነ ያለ አዲስ የፖለቲካ አማራጭ ሆኖ እየቀረበ ይገኛል። ኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ(all inclusive) የእኩልነት፣ የፍትህ እና የርዕትህ አገር እናደርጋለን፣ የህዝብ ጥያቄዎች በኢትዮጵያ መዕቀፍ ይፈታሉ፣ ብለን ብዙ ዋጋ ለከፈልን፣ ይህ ለውጥ በአሃዳዊያኑ ከተቀለበሰ፣ ትልቅ አገራዊ ክስረት ነው።"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወዳስከተለው ማሕበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ቀውስ ስንመለስ፣ በቅርቡ አንድ ካህን ያደረጉትን አስተንትኖን እንመለከታለን። እንደሚታወቀው በዓለማችን ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከገባበት ጊዜ አንስቶ በርካታ ሰዎች የገንዘብ፣ የጉልበት እና የእውቀት ድጋፋቸውን በማበርከት ላይ ይገኛሉ። በተለይም የጤና ባለሞያዎች የሕክምና ድጋፍ እና የምክር አገልግሎትን በመስጠት በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በሕዝቦች መካከል ከፍተኛ ስቃይ በሚታይበት ባሁኑ ወቅት በሕክምና አገልግሎት ላይ ተሰማርተው የሚገኙት የጤና ባለሞያዎች ፣ የተጠሩበት የአገልግሎት ዘርፍ የሞት መስዋዕትነት የሚያስከፍል መሆኑን ይገነዘባሉ። በሕይወታቸው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ከባድ አደጋን ሳይፈሩ ነፍስ አድን የሕክምና አገልግሎት በማበርከት ላይ የሚገኙትም ለሕይወታቸው ግድ የለሽ ስለሆኑ ሳይሆን የተጠሩበት የፍቅር አገልግሎት ፍርሃትን የሚያሸንፍ መሆኑን ስለ ተገነዘቡ ነው በማለት ካህኑ አስረድተዋል።"} {"text": ""} {"text": "በዚህ አጋጣሚ ዛሬም ሆን ከዚህ በፊት በየአካባቢው ያልተቆጠበ ጥረት ላደረጉት ሁሉ ከፍተኛ ምስጋና እናቀርባለን። ዛሬም እንደ ትላንቱ ለወገኖቻችን እንድረስላቸው ለሚሉትና ለሌሎች ጥሪ የምናደርገው በያላችሁበት የገንዘብ መሰብሰብ ጥረቱን እንድትቀጥሉበት፤ ያልጀመራችሁ እንድትጀምሩና ላልሰሙት እንድታሰሙ አደራ እንላለን።"} {"text": "- ከ1990 እስከ 1993 ዓም ወደ ሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ከፍተኛ ኮሌጅ ለተጨማሪ ትምህርት እስከተላኩበት ድረስ የኢልባቦር ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ የብፁዕ አቡነ ፊልጶስ አቡነ ቀሲስ በመሆን እና በመቱ የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል መንበረ ጵጵስና ረዳት መሪ ጌታ በመሆን አገልግለዋል።"} {"text": "የድርጅቱ የሀብት አስተዳደር ዘርፍ ም/ዋ/ሥራ አስፈፃሚ አቶ አስማረ ይገዙ ሰነዱን አቅርበዋል፡፡ በሰነዱም፡- መልካም የስነምግባር ግንባታ ምን መሆን እንዳለበት፣ ትውልድን በስነምግባር ለመገንባት ከተለያዩ አካላት ምን እንደሚጠበቅ፣ ሰፊ ማብራሪያ አቅርበዋል፡፡"} {"text": "የ CCAN / GAL የፓናል ጠበቆች ጉዳዮችን ለመቀበል ለቀናት ያህል በመስመር ላይ ይመዝገቡ. በ 10: 10 እና 8: 30 መካከል የ 5 ኛው ቅዳሜ ወይም እሁድ በሳምንቱ 00th (ወይም በሚቀጥለው የስራ ቀን) ላይ ይከናወናል. ጠበቃዎች በመለያ መመዝገቢያ ድር ጣቢያ ላይ በይለፍ ቃል የተጠበቀ መለያ ያስቀምጣሉ እዚህ."} {"text": "ይልቁንም የጊዜው ክብርና የንጉሠ ነገሥታችን ፍቅር ስለተሰማቸው ከሴቶችም መካከል ብዙዎቹ በዚሁ ነገር ሐሳባቸው ስለተነሣሣ የደስታቸው መግለጫ የሚሆን ድርሰት ሊጽፉ ስለቻሉ ከላይ እንዳልነው ነቢዩ ኢዩኤል የተናገረው ቃል ለዛሬው ጊዜ ተስማሚ ሁኗል። ይህንም አድራጊው የሀገርና የንጉሥ ፍቅር ነው። ከዚህ ከሚያስገርመው ከአእምሮ ንቃት የተነሣ መንግሥታችንን በጣም ደስ ብሎት ሊያነቃቃቸውና ሊያተጋጋቸው ፈቃዱ ሁኗል።"} {"text": "ስደተኞቹ ወደ አሜሪካ መግባት ስላልቻሉ ሜክሲኮ በመሆን እየተጠባበቁ የነበሩ ሲሆን፣ በቀጣይ ሳምንት 25ሺህ ስደተኞች የኮቪድ-19 ምርመራ አድርገው ወደ አሜሪካ ይገባሉ ተብሏል።"} {"text": "የራስዎ ኩባንያ ካለዎ ኩባንያውን ማቋረጥ ለማቆም የሚፈልጉበት ጊዜ ሁል ጊዜ ሊመጣ ይችላል ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ነባር ኩባንያ ለመግዛት ይፈልጉ ይሆናል ፡፡ በሁለቱም ሁኔታዎች የንግድ ሥራ ማግኛ መፍትሔ ይሰጣል ፡፡"} {"text": "በሌላው አንጻር አባዱላ የኦሮሚያ ዋና ኃላፊ በነበረበት ጊዜ ጁነዲን ሳዶ በኦሮሚያ የፈጠረውን ካቢኔ እና አደረጃጀት በማፍረስ አዲስ ለመለመላቸው የኦህዴድ አባላት “አትደግፉን ነገር ግን የክልሉን ልማት አታደናቅፉ” በማለት እስከ ቀበሌ የደረሰ አዲስ የካድሬ አደረጃጀት አዋቅሮ ነበር። አባዱላ ይህንን ተፈጻሚ ሲያደርግ የሄደበት የአደረጃጀት መንገድ የኦነግም ሆነ የተቀናቃኝ ፓርቲ አባላትን የኦህዴድ ጭምብል በማልበስ ነበር። ለዚህ ድፍረት ያበቃውም በህንፍሽፍሹ የነ ስዬና ተወልደን ውህዳን ቡድን በመቃወም ከመለስ ጋር በመወገን ኦህዴድን ለህወሓት በማዳኑ ከመለስ በተሰጠው “በኦሮሚያ ያሻህን አድርግ” ፈቃድ ነበር። ለካድሬው “ነጻነት” በመስጠት የተወዳጀው አባዱላ ባንድ ወገን ይህ ድርጊቱ የካድሬውን ፍቅር ሲቸረውና “ጃርሳው” ሲያስብለው በሌላው ግን ከአላሙዲ ጋር በግብር ጉዳይ፤ ከመለስ ጋር ደግሞ በተወዳጅነት ቅንዓት ጥርስ ውስጥ አስገባው። እንደ ሰይጣን ወዳጅ የሌለው ህወሓትም አባዱላን አፈጉባኤ በማለት አከሸፈው።"} {"text": "የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር እስተፌን ሁርን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። - መነሻ - FDRE House of Federation"} {"text": "\bሞንጎልያዊው ባለመድኃኒት ለዓይን ሕመም የሚሆነውንና በየቀኑ የሚቀባውን መድኃኒት ከሰጠው በኋላ እንዲህ ሲል አዘዘው፡፡ ‹ሕመሙ እስኪሻልህ ድረስ የምታየው ነገር ሁሉ አረንጓዴ መሆን አለበት፡፡ ከአረንጓዴ ቀለም ውጭ የምታይ ከሆነ ያገረሽብሃል› ሲል አስጠነቀቀው፡፡ ንጉሥ ጎ-ሳይም ያን ማድረግ ቀላል መሆኑን ነግሮት ተለያዩ፡፡ ሞንጎልያዊው ባለ መድኃኒትም ከ3 ወር በኋላ ተመልሶ ሊመጣ ቃል ገብቶ ኦይራት ከተባሉት ሲራራ ነጋዴዎች ጋር ወደ ሀገሩ ተመለሰ፡፡"} {"text": "አቡበክር የመጀመሪያው ሙስሊም እንዲሆኑና የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) የሚናገሩትን ሁሉ ቅንጣት ሳይጠራጠሩና ሳያመነቱ እንዲቀበሉ የረዳቸው ይህ እምነታቸው ነው። በኢስራእ እና ሚዕራጅ ሐዲስ ውስጥ ያሳዩትን እጅግ አንጸባራቂ አቋም አስተውል። የአላህ መልእክተኛ ለባልደረቦቻቸውና ለቁረይሾች በዚያች ሌሊት ያጋጠማቸውን ክስተት ባጫወቷቸው ጊዜ እምነተ ደካሞች ከእስልምና እስከ መውጣት ደረሱ። ቁረይሾችም በአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ተሳለቁ። አቡበክር ስለዚህ እንግዳ ክስተት የሚኖራቸውን አቋም ለማወቅም አቡ ጀህል ወደርሳቸው ሄደ። ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የተናገሩትንም አጫወታቸው። እርሳቸውም በፍጹም መተማመንና በእርጋታ፡- “በእርግጥ ይህን ተናግረዋልን?” በማለት ጠየቁ። አቡ ጀህልም “አዎ” ሲል መለሰ። እርሳቸውም፡- “ሙሐመድ ይህን ከተናገረ እውነቱን ነው” አሉ። አቡ ጀህልና አብረውት የነበሩት ባልደረቦቹም፡- “በአንድ ቀን ሌሊት ወደ በይተል መቅዲስ ሄጄ ሳይነጋ በፊት ተመለስኩ ማለቱን አምነህ ትቀበላለህን?” አሏቸው። አቡበክር የሚከተለውን አስገራሚ መልስ ሰጡ፡-"} {"text": "እኛ አማራ ኢትዮጵያኖች ጠላቶቻችንን ከኦሮሞ ወንድሞቻችን ጋር በአንድ ላይ ሆነን ድባቅ መምታት የምንችል የጀግኖች አባቶቻችን ብርቅየ ልጆች ነን እንደ ትግሬዎች አሸባሪ ባንዳዎች አይደለንም።"} {"text": "አቶ ኃየሎም፡- በዋነኝነት የዘገየ ነገር የለም፡፡ እኔ ውስጡ ስላለሁ አውቀዋለሁ፡፡ ቀደም ሲል መዋቅራዊ ፕላን አዘገጃጀትን አፅድቀን እንበትናለን፡፡ የድሮ ማስተር ፕላን ግትርነት ያጠቃዋል፡፡ የአሁኑ ደግሞ የሚያሠራ ነው፡፡ የምታስተካክለው ነገር ይኖራል፡፡ የድሮው ከፀደቀ በኋላ ለማስተካከል ያስቸግራል፡፡ ያሁኑን መዋቅራዊ ፕላን ግን ማስተካከል ትችላለህ፡፡ በአዲሱ መዋቅራዊ ፕላን በርካታ ነገሮችን በሒደት ማስተካከል ችለናል፡፡ አሁን እንዲያውም እንዳጋጣሚ ሆኖ መዘግየቱ በራሱ ለአዲሱ መዋቅራዊ ፕላን ትልቅ ግብዓት ሆኗል፡፡ በተካሄዱ በርካታ የውይይት መድረኮችና በሥራ ሒደቶች ብዙ መስተካከል ያለባቸውን ክፍተቶች ነቅሰን በማውጣት እንዲስተካከሉ አድርገናል፡፡"} {"text": "ራስ ይማም በጎጃም በደጃዝማች ጎሹ ዘውዴ ላይ እየዘመቱ፣ ደጃዝማች ሃይለ ማርያም ከስሜን ግዛት ገሥግሠው ወደ ጎንደር ደርሰው ንጉሠ ነገሥቱን ዓፄ ጊጋርን ገልብጠው በምትካቸው ዓፄ 3ኛ ባዕደ ማርያም አስነሡ። ራስ ይማም ይህን በሰሙበት ጊዜ፣ በድንግል በር በኩል ተመልሰው ደጃች ሃይለ ማርያምን እስከ ዋልደባ ድረስ አባረሩት። በዚያ ሥፍራ ለሦስት ቀን ከታገሉ በኋላ ደጃች ሃይለ በወገራ በኩል ወደ ስሜን ግዛት ሸሽተው ዓረፉ። ይህም ስለሆነ ራስ ይማም አጼ ጊጋርን ወደ ዙፋናቸው ሊመልሷቸው ቻሉ።[4]"} {"text": "እዛ “እንታይ ንበሎም” ኢልካ ዝሓተትካያ ዓባይ’ሕቶ እያ፣ ሓደ ጊዜ ሓደ ለባም ከምዚ ከማኻ እንታይ ኢሉ ሽም ሂብዎም ‘መስለካ “ከበሮ ኮማሮ” ተዘይተጋግየ ኣማኑኤል ኣሰና ‘መስለኒ፣ እቲ ዘሕዝነካ ምናልባሽ እቲ ስእሊ ኣብ ማሕበራዊ ምድያ ርኢኻዮ ትኸውን–ንኢሳያስ ልክዕ ከም ናይ ጎይታናን መድሓኒናን የሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ ጌሮም ስኢሎሞ፣ ትርጉሙ ኣይሳሓትካዮን ትኸውን፣ ማለት ብሂወት የለን ኣብዝባሃለሉ ዘሎ ጊዜ፣ ካብ ሞት ተሲኡ ማለቶም እዩ፣ እዚ ልክዕ ከምዚ ናይ ሕጂ፣ ሓንቲ ሰበይቲ ቁሩብ ዓመታት ይገብር ኣብ ተለብጅን ናይ ኤረ ቀሪባ ነታ ውልቸየር ናተይ ኢሳያስ ምስተንከፋን ንዓይ ካኣ ምስ ሓቖፈንን የእጋረይ ሓውየ ኢላ ‘ዝተዛረበት። ስለዚ ናይ’ዚኣቶም ዘሕፍርን ዘሕንኽን ዘስደምምን ጥራሕ ዘይኮነ፣ ዘረባ የብሉን።"} {"text": ""} {"text": "ፕሮፈሰር ጋይም ክብረአብ ኣብ ለንደን ሳውዝ ባንክ ዪኒቨርሲቲ ዳይረክተር ፕሮግራም ድሕረ-ምረቃን መፅናዕቲን ክፍሊ ምዕባለን ስደተኛታትን መምህር ኮይኑ ኣብ ጉዳይ ስደተኛታት ዝነጥፍን ሓያለ መጽሓፍን ዝደረሰ ኤርትራዊ እንግሊዛዊ ምሁር'ዩ ።"} {"text": "“ለምሳሌ የባህል እሴቶችን ማጥናት የፈለገ ሰው፥ እንደየመጣችሁበት አካባቢ ቢደለድል የሁሉንም ባህል የሚያካትት ንዑስ ቡድን መመስረት ይችላል። እነዚያ ቡድኖች strata ይባላሉ።”"} {"text": "2 ሪከርድና ማህድር /ዶክሜንቴሽንና ዳታ ቤዝ ሰራተኛ 1 ሴት በስምምነት ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በአይቲ፤በላይብረሪ ሳይንስ፤በሴክሬታሪ፤እና በተዛማጅ መስክ በዲፕሎማ /በቴክኒክና ሙያ በሌብል 4/ የተመረቀች፤በፀሐፊት ሥራ 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያላት እና በዘመናዊ የሪከርድና ማህደር አያያዝ ሥርዓት ዕውቀት ያላት፤"} {"text": "Eቲ ነጻነት ናይ ኤርትራ ግን ነባሪ ዘይኰነስ ንሓጺር ጊዜ ጥራይ ክህሉ Iዩ ዝተባህለ፡፡ ብቓላት ጆን ስፐንሰር “ፍሊቲንግ ኤክስፐሪየንስ“ – ዘይጸንሕ ወይ ቀልጢፉ ዝሓልፍ ተሞክሮ – ጥራይ Iዩ ክኸውን፡፡ Eዚ Eምበኣር ኤርትራ ንሓጺር Eዋን ጥራይ Iያ ፍልይቲ ነጻ ሃገር ክትበሃል ማለት Iዩ፡፡ Eንታይ ደኣ ክትከውን Iያ? ብEማመ ጆን ስፐንሰር ኤርትራ ከይዳ-ኸይዳ ከምዚ ዝስEብ ተፈናጪላ ክትጠፍE Iያ፡፡ Eቲ ከበሳን ደንካልያን፡ Eቲ ካብ ምጽዋE ጀሚርካ ንደቡብ ክሳብ ባብ Aልመንደብ ዘሎ ገማግም ቀይሕ ባሕሪን፡ ምስ Iትዮጵያ ይሕወስ፣ ምስ Iትዮጵያ ኰይኑ ግን ናቱ ውሽጣዊ ምምሕዳር ይህልዎ፡፡ (ምስ Iትዮጵያ ክበሃል ከሎ ኣብ’ዚ ብዝያዳ ምስ ትግራይ ማለት’ዩ፣ ምኽንያቱ ኤርትራን ትግራይን ብቐጥታ Iየን ዝዳወባ፡፡) Eቲ ካልE ሸነኽ ኤርትራ – ማለት ሳሕልን Eቲ ዝተረፈ ሰዓብቲ ሃይማኖት ምስልምና ዝነብሩሉ ምEራባዊ ቆላን – ከኣ ምስ ሱዳን ይሕወስ፡፡ ከምዚ Iላ ኤርትራ ፋሕ-ብትን ትብል፡፡ Eዚ’ዩ ዝነበረ Eቲ ናይ ስፐንሰር Eማመ26፡፡"} {"text": ""} {"text": "የብረት እና አልሙኒየም ሥራ ምርቶች 28 ኤልቲዜድ ሙሉ የብረት በር ያለ ግሪል 28 ኤልቲዜድ ግማሽ መስታወት የብረት በር ያለ ግሪል 28 ጌጅ ቆርቆሮ (0.4 ሚሜ ውፍረት) 30 ጌጅ ቆርቆሮ (0.32 ሚሜ ውፍረት) 32 ጌጅ ቆርቆሮ (0.25 ሚሜ ውፍረት) 38 ኤልቲዜድ ሙሉ የብረት በር ያለ ግሪል 38 ኤልቲዜድ ግማሽ መስታወት የብረት በር ያለ ግሪል ላሜራ (0.4 ሚሜ ውፍረት) ላሜራ (1 ሚሜ ውፍረት) ማጠፊያ ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 60 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 60 በ 3.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 60 በ 4.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 120 በ 80 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 120 በ 80 በ 3.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 120 በ 80 በ 4.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 10 በ 0.8 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 10 በ 1.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 10 በ 1.2 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 10 በ 0.8 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 10 በ 1.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 10 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 20 በ 1.2 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 20 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 20 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 20 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 20 በ 1.2 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 20 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 20 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 20 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 20 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 30 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 30 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 30 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 30 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 20 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 20 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 20 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 20 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 1.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 3.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 40 በ 4.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 70 በ 50 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 70 በ 50 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 70 በ 50 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 70 በ 50 በ 3.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 70 በ 50 በ 4.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 40 በ 2.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 40 በ 2.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 40 በ 3.0 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 40 በ 3.5 ሬክታንግል ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 40 በ 4.0 ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 20*40ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 25*25ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 40*40ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 50*50ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 60*60ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ሬክታንግል ቱቦላሬ ባለ 80*80ሳንቲም*1.15ሚሜ በ 6ሜ ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 100 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 100 በ 3.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 100 በ 4.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 100 በ 100 በ 4.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 20 በ 0.8 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 20 በ 1.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 20 በ 1.2 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 20 በ 1.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 25 በ 25 በ 1.2 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 25 በ 25 በ 1.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 25 በ 25 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 25 በ 25 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 30 በ 1.2 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 30 በ 1.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 30 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 30 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 30 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 40 በ 1.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 40 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 40 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 40 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 40 በ 40 በ 3.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 50 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 50 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 50 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 50 በ 3.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 50 በ 4.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 60 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 60 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 60 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 60 በ 3.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 60 በ 60 በ 4.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 2.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 2.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 3.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 3.5 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 4.0 ስኩዌር ሴክሽን ቱቦላሬ - 80 በ 80 በ 4.5 ባለ እሾህ ሽቦ አልሙኒየም በር ያለ ግሪል አልሙኒየም በር ግሪል አልሙኒየም ግሪል ባለ 90ሴሜ እጀታ ክሊር ግላስ በር ና መስኮት ባለ 10ሚሜ ክሊር ግላስ በር ና መስኮት ባለ 12ሚሜ ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 102 በ 2.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 102 በ 3.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 102 በ 4.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 127 በ 2.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 127 በ 4.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 18 በ 0.8 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 18 በ 1.2 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 19 በ 0.8 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 1.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 20 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 22 በ 1.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 22 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 28 በ 1.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 28 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 1.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 30 በ 2.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 32 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 32 በ 2.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 38 በ 2.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 38 በ 3.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 1.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 2.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 50 በ 3.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 63.5 በ 2.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 63.5 በ 3.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 63.6 በ 4.0 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 76 በ 3.5 ክብ ሴክሽን ቱቦላሬ - 76 በ 4.0 የመበየጃ ኤሌክትሮድ ባለ 2.5ሚሜ የመበየጃ ኤሌክትሮድ ባለ 3.2ሚሜ የሲሊንደር ቁልፍ የሳጥን ቁልፍ የሽቦ መረብ ወይም ወንፊት የሽቦ መረብ ወይም ወንፊት ማናፈሻ (ጥቅጥቅ ያለ) የአሉሚኒየም መጋረጃ ግድግዳ (6ሚሜ) የአሉሚኒየም መጋረጃ ግድግዳ (8ሚሜ) የአሉሚኒየም በር የአሉሚኒየም በር ና መስኮት ባለ 6ሚሜ የአሉሚኒየም በር ና መስኮት ባለ 8ሚሜ የአሉሚኒየም በር ና መስኮት ደብል መስታወት ባለ 8ሚሜ የአሉሚኒየም በርና መስኮት ደብል መስታወት ባለ 6ሚሜ የአሉሚኒየም እጀታ የአሉሚኒየም ግድግዳ የአሉሚኒየም ፀሃይ መከላከያ የአጥር ሽቦ ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (0.5 ሚሜ ውፍረት) ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (0.8 ሚሜ ውፍረት) ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (0.9 ሚሜ ውፍረት) ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (2.0 ሚሜ ውፍረት) ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (3.0 ሚሜ ውፍረት) ጠፍጣፋ ዝርግ ብረት (5.0 ሚሜ ውፍረት) ጥልፍልፍ የአልሙኒየም መስኮት መሸፈኛ (ፍሬም)"} {"text": "መመሪያዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የዋና ጽዳት ኢንስፔክተርCOVID-19 እንዳይሰራጭ ለመከላከል እኛ እናቀርባለን በሥራ ቦታ ደህንነትን ለመጨመር ዘመናዊ መፍትሄዎች."} {"text": "የስምሪት መለያ ለጥፈን በምንሰራበት ጊዜ የኮንትራት ስራ ብናገኝና ወደሌላ ቦታ ብንንቀሳቀስ የትራፊክ ፖሊስ ያለቦታችሁ ተገኝታቿል በሚል ቢቀጣን መመርያው አያስጥለንም ብለዋል ትናንት።"} {"text": "የአርበኞች ግንቦት ሰባት የዓለም አቀፍ አመራር የዉጭ ግንኙነት ሃላፊና የንቅናቄዉ ምክር ቤት አባል አቶ ነአምን ዘለቀን በዝግጅቱ ላይ ለአድማጮች በሰጡት መልስ የአገር አድን ጥምረት ንቅናቄ የተፈጠዉ በኢትዮጵያ ስልጣን ለመያዝ ሳይሆን በስልጣን ላይ ያለዉን መንግስት አስወግዶ አገሪቱን ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ለማመቻቸት ነዉ ብለዋል። በእርሳቸዉ አገላለጽ የድርጅታቸዉ ዋና የትግራይን ሕዝብ በማይወክሉ ባሉዋቸዉ ጥቂት የትግራይ ተወላጆች የተመሰረተ ኢዴሞክራሲያዊና አድሎኛ መንግስት ገርስሶ የኢትዮጵያን ሕዝብ ለፍትሃዊ ስርዓት ማብቃት ነዉ። አብዛኛዉ የትግራይ ሕዝብ እንደተቀረዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሁሉ የስርዓቱ ሰለባ ነዉ ብለዋል የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራር አባል አቶ ነዓምን ዘለቀ።"} {"text": "በሞረሽ የቀረበው አብዛኛው የጽሁፉ ክፍል መሰከሩልን፣ ተናገሩልን፣ የሚልና ለዚህም ሽሙጥ በሚመስል አገላለጽ ምስጋና የሚያቀርብ ሲሆን በአጠቃላይ ይዘቱ እነ ሻ/ቃ ዳዊት እየደከሙበት ካለውና በዛም መድረክ በግልጽ ጥሪ ካስተላለፉበት ከልዩነት ወደ አንድነት መንፈስ ጋር በእጅጉ የተቃረነ ነው፡፡ ሞረሽ ልዩነት ሰብኮ፣ቁርሾ ቀስቅሶ፣በቀል አነሳስቶ ወዘተ የሚያተርፈው አልገባኝም፣እነርሱም ማስረዳትና ማሳመን የሚችሉ አይመስለኝም፡፡ “ሞረሽ ወገኔዐማራ ድርጅት ለዐማራ ነገድ ድምፅ ለመሆን የበኩሉን ድርሻ በመወጣት ላይ ያለ ድርጅት ነው።ስለዚህ ሻለቃውንበዚህ ንግግራቸው፣ ላለፉት 5 ዓመታት ሲጮኽባቸው የነበሩ አንኳር ጉዳዮችን እያነሱ፣ዐማራውን ሲያወግዙ፣በጠላትነት ፈርጀው የዘር ፍጅት በፈጸሙ ግለሰቦችና ስብስቦች ፊት በኩራት ቆመውበመናገራቸው ከልብልናመሰግናቸው እንወዳለን።” የሚለው አገላለጽ በአዳራሹ የተገኙትን ሁሉ በጠላትነት የፈረጀ፣ ጸብ ያለሽ በዳቦ አይነት ሆኖ ነው ያገኘሁት፡፡ ይህ አገላለጽ አንድነትን ሳይሆን ልዩነትን የሚያቀነቅን፣ ወደ እርቅ ሳይሆን ወደ በቀል የሚያመራ፣ ዘላቂ ዓላማና ግብ ከሰነቀ ሳይሆን በዛሬ ላይ ብቻ ከተመሰረተ አስተሳሰብ የሚመነጭ ነው፡፡ ከጸብ የሚያተርፉ እርቅ፣ ከጦርነት የሚያተርፉ ሰላም፣ ከልዩነት የሚጠቀሙ አንድነት እንደማይፈልጉ ለማወቅ ጠንቋይ መጠየቅ ወይንም ሳይንሳዊ ምርምር ማድረግ አይሻም፡፡ሞረሾች የዚህ አስተሳሰብ ተጋሪዎች ናቸው እንበል ይሆን! የሞረሾች ጽሁፍ ሻ/ቃ ዳዊት «ኢትዮጵያዊ እንጂ፣ ዐማራ ሆኜ አስቤ አላውቅም» ያሏት አገላለጽ እንዳልተመቸቻውም ያሳብቃል፡፡ ግን ለምን ኢትዮፕያዊነትን የሚያስጠላ አማራነት ከየት መቼና እንዴት? የመጣ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "በመጫን ላይ ...እውነተኛ ገንዘብ የመስመር ላይ blackjack ተጫዋቾች ዛሬ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ቀላል ሆኗል። የመስመር ላይ የቁማር ጨዋታዎች መከሰት እና መኖር ተጫዋቾች በቀኑ ወይም በማታ በማንኛውም ሰዓት ለሚፈልጉት እውነተኛ ገንዘብ እንዲወዳደሩ ያስችላቸዋል። እርስዎ ሳንቲሞችን ይጫወቱ ወይም በሕይወት-ለለውጥ ገንዘብ ፣ የካርድ ተራ በኢንተርኔት ኃይል በኩል በጣቶችዎ ጫፎች ላይ እንደሚቆጥረው የካርድ ተራ ከመዳፊት ጠቅ ማድረግ ብቻ ነው ፡፡"} {"text": "ምድቦች: የወርቅ ማለፊያ ፋት, ኢንቬንሽን ፍሳሽ እቶን, ብረታ ብረት ማብሰያ መለያዎች: የኤሌክትሪክ ወርቅ መቀባት, ወርቅ መቀባት እቶን, አነስተኛ ወርቅ ማቃጠያ እቶን, ተንቀሳቃሽ የወርቅ እቶን, ተንቀሳቃሽ የወርቅ ማቀጣጠያ ምድጃ, የወቅቱ ጌጣጌጦች ወርቅ መቀባት እቶን, አነስተኛ የወርቅ መቀቀል እቶት"} {"text": "ኢትዮጵያ አዲስ የአስተዳደር ሞዴል የምትከተል መሆኗን ይፋ ያደረገው የዚያ እንቅስቃሴ ውጤት አካልም በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ የአረብ አገሮች ሁሉ ውስጥ እንዲታወቅና ኢትዮጵያ አዲስ የአስተዳደር ሞዴል እንደቀረፀች የሚያስረዱና ዲፕሎማቲካዊ ድጋፍን የሚያሰባስቡ ልዑካንም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገሮች ተላኩ፡፡ ዓላማውም ፋሽስቱ ጣሊያን ያቀናበረውን በኢትዮጵያ “የእስልምና አዳኝ” ተልእኮ ፕሮፓጋንዳውን ማክሸፍና የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ለፋሽስቱ ምንም ዓይነት ድጋፍ እንዳያደርጉ ለማሳሰብ ነበር፡፡"} {"text": "ጉባዔው የሚካሄደው የፊታችን ታኅሣስ 28 እና ታኅሣስ 29 ሲሆን መሣተፍ የሚፈልጉ ሁሉ ወደ ቪዥን ኢትዮጵያ ዌብሳይት ‘visionethiopia.org’ በመግባት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "በማህበራዊ ሚዲያ የወጡ መረጃዎች እንደሚሉት በዚሁ ጥቃት ባለቤቷ የተገለደለባት ነብሰጡር ሴትም እንደተደፈረች እና ሆስፖታል ከገባች በኋላ ህይወቷ ማለፉንም ዘግበዋል።"} {"text": "እኝህ ሰውዬ ወይ የራሳቸውን ሥራና ተግባር መገንዘብ ተስኗቸዋል ወይም ‘የኢትዮጲያ ሕዝብ ሥራና ተግባራቸውን አይገነዘብም’ ብለው አስበዋል። አንድም የስኳር ፋብሪካ ገንብቶ ሳያስረክብ ከደሃ ሕዝብ ላይ የተሰበሰበ 77 ቢሊዮን ብር ቀርጥፎ የበላው እርሳቸው የሚመሩት ኮርፖሬሽን አይደለም እንዴ? “አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ከውጪ ሀገር በመግዛት በጅቡቲ በኩል ላስገባ ነው” እያለ በኬኒያ በኩል 45ሺህ ኩንታል ስኳር ወደ ውጪ የሚልከው ይሄው ድርጅት አይደለም አንዴ?"} {"text": "በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎችን ግጭት እንዲያጣራ የተዋቀረው የሱፐርቪዥን ቡድን ሪፖርቱን ያቀረበው ሐሙስ ታኅሳስ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር፡፡ በሁለቱ ክልሎች የተሰማራው የሱፐርቪዥን ቡድን በአካል ተገኝቶ እስከ ኅዳር 2010 ዓ.ም. ድረስ ከተፈናቃዮችና ከአካባቢ አመራሮች የሰበሰበውን መረጃ በዝርዝር አቅርቧል፡፡"} {"text": "እንደ ፓትሪክ ባምፎርድ፣ ራይስ ያልቀዘቀዘ የፊፋ ደረጃ አለው ፡፡ ደግሞም ፣ እሱ አቅም አለው 74. አሃዞቹ ነጥቦቹን ከፍ ለማድረግ የበለጠ የመከላከያ የሥራ መጠን ውስጥ ማስገባት እንደሚያስፈልግ ያሳያሉ ፡፡ ተስፋ እናደርጋለን ፣ ደረጃው የበለጠ እየወጣ ሲመጣ ደረጃዎቹ ይሻሻላሉ ፡፡"} {"text": "‹‹መሽናት ክልክል ነው›› ‹‹መሽናት በሕግ ያስቀጣል›› ‹‹አጥር ሥር የሚሸና ውሻ ብቻ ነው›› …ወዘተ በሀገራችን ልዩ ልዩ ቦታዎች የሚገኙ የክልከላ ጥቅሶች ናቸው፡፡ በአብዛኛው የሀገራችን ከተሞች በመንገድ ዳር ሲሸኑ ማየት የተለመደ ድርጊት ከመሆኑ ባሻገር ነውርነቱ ቀርቷል፡፡ በውነቱ ለከተማችን ሽንት ሽንት ማለት ወንዶች ተጠያቂዎች ነን፡፡"} {"text": "የካቶሊክ ቤተክርስትያን አንቀጸ እመንት የሚቆጣጠረው ጳጳሳዊ ጽሕፈት ቤት ዋና ጸሐፊ የሆኑት ክቡር ካርዲናል ሉዊዝ ፍራንቸስኮ ላዳሪያ በመግለጫው ወቅት እንደ ገለጹት “ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዮሐንስ ጳውሎስ ሁለተኛ በዘመናቸው የሞት ቅጣት እንዲቀር ከፍተኛ ጥረት አድርገው እንደ ነበረ” የገለጹ ሲሆን በተለይም ደግሞ የካቶሊክ ቤተ ክርስትያን በዚህ ረገድ ያላትን አስተምህሮ እና አንቀጸ እመንት ማሻሻያ እንዲደርግበት የቤተክርስትያኗን አንቀጸ እመንት ለሚቆጣጠረው ጳጳሳዊ ጽሕፈት ቤት ጥያቄ አቅርበው እንደ ነበረ ገለጸው “አንድ ሰው የገደለ ወንጀለኛ ሰብዓዊ መብቱን መገፈፍ የለበትም፣ እግዚአብሔር እራሱ ለዚህ ዋስትና ለመስጠት ቃል ገብቱዋል” በማለት የሰው ልጅ ሕይወት ክቡር መሆኑን ቤተ ክርስትያኗ በአገኘችው አጋጣሚ ሁሉ የግንዛቤ ትምህርት መስጠት እንደ ሚገባት ማሳሰባቸውን አስታውሰዋል። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዮሐንስ ጳውሎስ ሁለተኛ በተለያዩ አጋጣሚዎች “የሞት ቅጣት ጭካኔ የተሞላበት እና ጥቅም የሌለው” በመሆኑ የተነሳ የሞት ቅጣት እንዲቀር ከፍተኛ ጥረት አድርገው ማለፋቸውን የካቶሊክ ቤተክርስትያን አንቀጸ እመንት የሚቆጣጠረው ጳጳሳዊ ጽሕፈት ቤት ዋና ጸሐፊ የሆኑት ክቡር ካርዲናል ሉዊዝ ፍራንቸስኮ ላዳሪያ ጨምረው ገለጸዋል።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ShyBoy - ውይ ስሞት .... እንዳታኮርፈኝ .... እስቲ አስበው ተራርቆ ኩርፊያ ምን ይመቻል በናትህ .... ከምር ..... አጠገቤ ብትሆን እንኳን መላ መላ አይጠፋም ነበር ለማባበል::"} {"text": "አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ በጭራሽ አላውቅም ፡፡ በዘመቻው ላይ ያነጣጠርኳቸውን ሥራዎች በሙሉ ማዳን አልችልም እንዲሁም በፈጠራ ሥራው ላይ የሠራሁትን ሥራ ሁሉ ማዳን አልችልም ፡፡"} {"text": "‹‹ዴስፐሬት ቱ ፋይት››ን ልጽፍ እያልኩ ባለሁበት ሁኔታ ደግሞ አሜሪካን አገር ውስጥ ያለው በፊልምና በቴያትር ላይ የሚሰራ ‹‹ሰን ዳንስ ኢንስቲቲዩት›› ምስራቅ አፍሪካ ላይ የቴያትር ፕሮግራም አላቸው። ሰን ዳንስ ኢንስቲዩቲት የምስራቅ አፍሪካ የቴያትር ፕሮግራም ለ2011 የተለያዩ የምስራቅ አፍሪካ የቴያትር የጽሑፍ ሥራዎችን ይጋብዝ ነበር። ሥራዎችን አወዳድረው የቴያትር ቤተ-ሙከራ (ቴያትር ላብ) ዓይነት አድርገው ጽሑፍህን እንድታሻሽል፣ ሀሳብህን በደምብ፣ በነፃነት እንድትሰራ ‹‹ኢንድፔንደንት›› የሆኑ፣ ነፃ አሳቢ የሚባሉ ደራሲዎችን (ጸሐፌ ተውኔቶችን) ለማበረታታት ተብሎ የተዘጋጀ መድረክ ነው።"} {"text": "*ሶማሌ፣ አፋር፣ ጋምቤላና ቤኒሻንጉል በዳር ሃገር (periphery) ስም ሁሌ አጋር ተብለው ከሃገሪቱ የኢኮኖሚ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተገልለው መኖር ይመርጡ ይሆን? መቼም ወደ ፖለቲካ ስልጣን የማያመጣቸውን ከዜጎች እኩል የማያደርጋቸውን ስርዓት ካላዋለዱ በኩርማን ሃገር መረገጥ እጣ ፈንታቸው ነው፡፡"} {"text": "ሃዲስ ዓለም የማየት ወግ የሚያደርሰን የጨለማውን መገለጥ የንጋቱን ውጋግ የሚያሳየን መሲህ ከጎጃም ያገኘ እየመሰለው፡፡ የቴዲ የፍቅር ጌጡ ጎጃም ወርቅ ከነጣዕሙ የሚያጣጥምባት መሆኗን ያውቃልና፤ ቀድሞ ገና ቀጠሮ ያስይዛታል – ‹‹መምጣቴ ነው በቃ እኔ አቃተኝ አሁን›› እያለ፡፡ የመሲህ መምጫው በጭንቅ በመከራ ነውና፤ ጭንቅ መከራ የሚበዛባትን የጎጃም ማር ለመላስ፣ ከመሲኋ ጋር ቃል ለቃል ለመመላለስ የሚናፍቅ የሚሽቀዳደም ይመስላል፡፡ ‹‹የት ነበር ያረኩት ቀፎዬን ስል ኖሬ፤ ንብ ተከትዬ ባይ ጎጃም ኖራ ማሬ›› የክርስቶስን መወለድ በኮከብ ምልክትነት አውቀው ኮከቡ መንገድ እየመራቸው ቤተልሔም በግርግም ለተወለደው ህጻን እንደ ሰገዱ ሰብዐ ሰገሎች (ጎጃሜውን ዘርዐ ደሽትን ጨምሮ) ቴዲም ንብ ተከትሎ፣ ጎጃም ገብቶ የናፈቀውን መሢህ ያገኘ ይመስላል፡፡"} {"text": "በየ አመቱ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዛፎች ለማገዶ ያለምትክ እየተቆጠረ ይገኛሉ፡፡ የእርሻንም መሬት ለመጨመር ጫካዎች እየተመነጠሩ የመሬት ሽፋን እየተገፈፈ ይገኛል፡፡ ግልጽ የሆነዉ መሬትም ጠራራ ጸሐይ ነፋስና ዝናብ ሲያርፍበት እየተሸረሸረ ለም አፈር እየተጠረገ በመሄዱ መሬቱ እየደረቀ ነዉ፡፡ ይህንን ሂደት በአስቸኳይ ማቆም ለህብረተሰቡ ህልዉና ቅድሚያ የሚሰጠዉ ጉዳይ ነዉ፡፡"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "ለ. “ብሔራዊ ባይቶ አባይ ትግራይ /ባይቶና/” – በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምዝገባ ሂደት ላይ እያሉ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ በተካሄደ ህገወጥ ምርጫ ስለመሳተፋቸው እንዲሁም የፓርቲው አመራሮች በአመጻ ተግባር በመሳተፋቸው ለቦርዱ መረጃ በመድረሱ"} {"text": "ሙዚቃን በየትኛውም ገፅታ ኖሯታል ማለት ድፍረት አይሆንም። ብዙዎች ያልዘፈነበት ርዕሰ-ጉዳይ የለም ይላሉ። የሀገሪቱ መልከዓ-ምድር ላይ ያልቧጠጠው ቆንጥር የለም ማለት ይቻላል። እንኳን ኢትዮጲያን..."} {"text": "ሌላ ነገር እንበርብር ከተባለም በሽግግሩ ወቅት አዲስ አበባ ሯሷን የቻለች ክልል 14 እንጅ አሁን እንደሚወራው በዘመን መካከል ሁሉ ከኦሮሚያ ጋር የተሰፋች ርስት አይደለችም፡፡ ነገሩ አሁን እንደሚወራው ቢሆን ኖሮ ኦነግ አድራጊ ፈጣሪ በነበረበት የሽግግሩ ወቅት አዲስ አበባ እንዴት የኦሮሚያ ዋና ከተማ ሆና ሳትደለደል ቀረች?የሽግግሩ ወቅት የታሪክ አካል ነው፡፡አቶ ለማ የታሪክ እና የህግ ምስክር ጠርተው አዲስ አበባ የኦሮሚያ ንብረት መሆኗን ሲያስረዱ የሽግግር ዘመኑ የታሪክ እውነታ የሚቆመው ግን በተቃራኒቸው አንጅ በጎናቸው አይለም፡፡ ከዛ በፊት ያለው ታሪክም ቢሆን ክርክራቸውን አይደግፍም፡፡ከዚህ አይነት የክህደት ክርክር የሚገኘው ትርፍም ትዝብት ብቻ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "በ 2010 የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ቆጠራ ወቅት, የሞሎክ ህዝብ ቁጥር 7,345 ነበር. ከጠቅላላው ሕዝብ ውስጥ ወደ 40% የሚጠጋው የሃዋይ ዝርያ ያላቸው ሲሆን \"የሃዋይ ደሴት\" የሚል ቅፅል ስም ተሰጥቷቸዋል."} {"text": "ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ contact@ezega.com, ወይንም በዚህ ስልክ ይደውሉልን፡ 0912-706091 እናመሰግናለን!"} {"text": "እ.ኤ.አ. በ1759 የተመሠረተውና በአበቦችና ዕፀዋት መናኸርያነቱ (ብሔረ ጽጌ) እንዲሁም በቱሪስት መዳረሻነቱ የሚታወቀው ሮያል ቦታኒክ ጋርደንስ ከ18ኛው እስከ 20ኛው ምእት ዓመት ድረስ የነበሩና ያሉ አትክልትና ዕፀዋት ተሰባስበው ይገኙበታል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ውብሸት አየለና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ ሰለሞን አረዳ በተገኙበት ከክልል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንቶችና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምሥረታ ሂደት ያለበትን ደረጃና በዚህ ረገድ ከባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ የተለያዩ ሚና እና ኃላፊነቶች ላይ ውይይት አደረገ። መድረኩ አቶ ውብሸት አየለና አቶ ሰለሞን አረዳ በተከታታይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የተከፈተ ሲሆን፤ አቶ ውብሸት በንግግራቸው የመድረኩን አስፈላጊነት ገልጸው የቦርዱንና የፍርድ ቤቶችን የጋራና የተናጠል ኃላፊነቶች ለያይቶ ማየቱ እንዲሁም የቦርዱን የሥልጣን ኃላፊነት ወሠኑን መረዳት አስፈላጊ መሆኑን አስረድተዋል። አቶ ሰለሞን አረዳ በበኩላቸው ምርጫ የሕግ የበላይነት መኖሩን ማረጋገጫ መሆኑን ገልጸው፤ የምርጫን ቅቡልነት ማረጋገጥ የሚቻለው የምርጫውን ፍትሐዊነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "እዚ ናይ ምስጢራዊ ዝመስል ናይ ስቕታ ኣብያ ዝዓይነቱ ንባዕሉ ናይቲ ኣብ ኤርትራ ዝዓቢ ዘሎ ውሽጣዊ ምንቅስቃስ ባህርያዊ ተርእዮ እዩ። እቶም ናይ ውሽጥን ናይ ደገን መከትቲ ድማ ኣብ ድሞክራሲያዊ ክብርታት፡ ግሉጽነት፡ ናይ ነዊሕ እዋን ቑጠባዊን ማሕበራዊ ሽቶታት ዝሓዘለ ዓንድ ሕቖ ዘለዎ ትልሚ ምስ ናይ መሪሕነት ብቕዓት ከርእዩ ጊዚኡ ኣኺሉ እዩ። ንኤርትራ ኣብ ናይ ግሎባል ዓለም ንኸትሰጋግራ ዘኽእል ትጉህ ጻዕሪ ክገብሩ ማሕላዊ ተበግሶ የድልዮም። ሎሚ እዩ እቲ ግዜ፡ ናይ ኣውንታዊ ናይ ምጥቃዕ ስትራተጂ ግዜ።"} {"text": "እንዳንዶች አሰተያየታቸውን ሲሰጡ፤ በአዲስ ኪዳን እዉቅና የተሰጠው የሔኖክ መፅሐፍ ቢያንስ በአይሁዶች ቀኖናዊ መፃህፍት እንኳን ተካቶ ቢሆን ኖሮ ለብዙ ዘመናት ጠፍቶ አይቀርም ነበር ይላሉ።"} {"text": "ምርጫዎችዎን በማስታወስ እና ጉብኝቶችን በመድገም በጣም ተገቢ የሆነውን ተሞክሮ ለእርስዎ ለመስጠት በእኛ ድርጣቢያ ላይ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። “ተቀበል” ን ጠቅ በማድረግ ለሁሉም ኩኪዎች ጥቅም ላይ እንደሚውሉ ተስማምተዋል።"} {"text": "ጥያቄው የተነሳው ፍርድ ከተሰጠ በኋላ በአፈጻጸም ወቅት ከሆነስ? አሁንም ምርጫው የሰራተኛው ነው? የሚለው ጥያቄ ከህጉ አነጋገገር አንጻር ምላሽ የሚያስፈልገው ነው፡፡ ምክንያቱም አንቀጽ 43(3) ለሰራተኛው ያልተገበደ የመምረጥ ነጻነት አይሰጥም፡፡ በዚህ ድንጋጌ ላይ እንደተመለከተው አንድ ሰራተኛ ወደስራው እንዲመለስ ከተፈረደለት በኋላ ለመመለስ ፍቃደኛ ሳይሆን ቢቀር የሥራ ክርክሮችን የሚወስነው አካል የስራውን ጠባይና ሌሎችንም ሁኔታዎች በማመዛዘን ለሰራተኛው ሙሉ ካሳ ወይም ለደረሰበት መጉላላት ተመጣጣኝ የሆነ ካሳ ተከፍሎት ከስራ እንዲሰናበት ሊወስን ይችላል፡፡ ህጉ የስራው ጠባይና ሌሎችም ሁኔታዎች መመዘን እንዳለባቸው ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል፡፡ ነገር ግን ይህ ሚዛን የሚያገለግለው ካሳ ተከፍሎኝ ልሰናበት በሚል የቀረበውን ጥያቄ ለመቀበልና ላለመቀበል ይሁን የካሳ መጠኑን ለመወሰን ግልጽ አይደለም፡፡"} {"text": "Amharic Posts Home Amharic Posts የመኢጠማ አባላት ጉድ ፈላብን! በብርጭቆ ድራፍት ከ40 በመቶ በላይ ዋጋ ጨመረ! Posted by EN staff-February 18 2020 0 || ዳግማዊ ጉዱ ካሣ || \"ሀገር እየታመሰች አንተ ስለድራፍት ዋጋ መጨመር ታወራለህ፤ የደላህ ነህ!\" እንዳትሉኝ እንጂ የአቢ�"} {"text": "ይህ ፕሮጀክት የሚገኘው በቴክሳስ አሜሪካ ሲሆን በጀርመን ኢኢን የአየር ንብረት እና ታዳሽ ቁሳቁሶች የተያዘ እና የሚተዳደር ሲሆን 400 ኪ.ሜ ይሸፍናል እንዲሁም 781.5 ሜትር ርቀት ላይ ከተቀመጡት 627 የንፋስ ኃይል ማመንጫዎቹ 900 ሜጋ ዋት ያመነጫል ፡፡ የሮዝኮ ፕሮጀክት በአራት ደረጃዎች ተገንብቶ በጥቅምት ወር 2009 ሥራ ጀመረ ፡፡"} {"text": "ኢህ አዴግ 100% የሚቆጣጠረው ፓርላማው ከ2 ቀን በፊት የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን ያጸደቀ ሲሆን; የኮሚሽኑ አባላት አመራረጥ ላይ ግልጽነት የለበትም; ከሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጣ እና ሚዛናዊ ስብጥር የሌለው በመሆኑ ይህ የማስተካከል ከሆነ ይህ ኮሚሽን የሚሰጠውን ውሳኔ እውቅና ላልሰጥ እችላለሁ ሲል ማስጠንቀቂያ ሰጠ::"} {"text": ""} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ቬነሳ በረሀ፣ ብዘይካ’ዛ ቅድሚ ሓደ ወርሒ ዘርጊሓታ ዘላ ደኩምንታሪ ፊልም፣ ተመሳሳሊ ዕላማ ዘለዎ ዋን ደይ ስዩም.ኮም ዝብል መርበብ ሓበሬታ’ውን ከፊታ ምህላዋ ትሕብር።"} {"text": "የመጋዘን ቤት ዲዛይን ውስብስብ ባለብዙ-ደረጃ ሂደት ነው። ከደንበኞች እና የግንባታ ዲዛይን ድርጅቶች ጋር በመተባበር ብዙ ግቤቶችን ከግምት ውስጥ ያስገባ ነው ፡፡"} {"text": "የእንግሊዝ ፓርላማ በጉዳዩ ላይ አሉታዊ ድምፅ ቢሰጥም ከመስከረም 5 እስከ 6/2013 እኤአ በሩስያ ዋና ከተማ ቅዱስ ፔተርስፐርግ (St. Petersburg) ከተማ የሚደረገው የቡድን 20 ሀገሮች ስብሰባ ላይ የአሜሪካ እና የሩስያ ፍጥጫ በሶርያ ጉዳይ ላይ ጎልቶ የመውጣት ዕድል እንዳለው ይገመታል።ከእዚህ በተለየ ግን አሜሪካ እንደተገመተው ጥቃት ከፈፀመች እና ጦርነቱ በአጭሩ ከማለቅ ይልቅ የአካባቢውን ሀገሮች በረጅም ጊዜ ወገን እንዲይዙ ወደመምራት ከሄደ ለአፍሪካ ቀንድም የራሱ የሆነ አጀንዳ ይዞ ሊመጣ ይችላል።"} {"text": "ሕብረ ብሄራዊ ሓድነትና ንምሕያልን ብውሽጣዊ ጸገማትና ብልዝብ ንምፍታሕ ብዝብል ኣብ ከተማ አዲስ አበባ ሎሚ ኣብ ዝተኻየደ መድረኽ ንሰላም ሃገር ኹሉ እጃሙ ይገብር ዝብል መጸዋዕታ ቐሪቡ’ሎ።"} {"text": "127 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ለዋናው መ/ቤት አገልግሎት የሚውል የኢንፎርሜሽን ዝርጋታ ሰነድ “Enterprise Resource Planning” /ERP/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡"} {"text": "የሶማልያ ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ /ፋርማጆ/ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፣ በሞቃዲሾ ለሁለት ቀናት ያደረጉትን የምክክር ስብሰባ ዛሬ ማጠናቀቃቸውን በጋራ ያወጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያስረዳል።"} {"text": "አብዛኞቹ ሌሎች ግዛቶች በቁጥር ላይ የተመሠረተ ገንዘብን ይመርጣሉ። እንደ ኢኮኖሚያዊ እድገት ወይም ሙሉ ሥራ ያሉ የተወሰኑ ዓላማዎችን መሠረት በማድረግ ማዕከላዊ ባንኮቻቸውን የገንዘብ አቅማቸው እንዲወስኑ አስገድ forcedቸዋል ፡፡ ብሄራዊ ፖሊሲ በመደበኛነት ለገንዘብ አቅርቦት ግሽበት (ለምሳሌ ፈረንሳይ ፣ ጣሊያን ፣ እስፔን) ላይ ማዕከላዊውን ባንክ እና የገንዘብ ምንዛሪውን ለማሳደግ በዚህ ልማት ተጠቅሟል ፡፡"} {"text": "''አሁን ጧት ያለን መረጃ 70 አካባቢ ደርሰዋል ተብሎ ነበር አሁን ግን የቀሩት በረሃ ይብላን ብለው ወደ በረሃ ወርደዋል።አሁን የቀሩት ወደ 40 ይሆናሉ።ሌላው ግን በርካቶች ሰዎች ሚሊሻ ታጣቂ ሁሉ ወገናችንን አንጨፈጭፍም ብለው ወደ በረሃ መውረዳቸውን እየደወሉ እየነገሩን ነው ያሉት''"} {"text": ""} {"text": "እንግሊዘኛም እንደተጨማሪ የመገናኛ ቋንቋ የተመረጠበት ምክንያት፡ “አለም-አቀፋዊ ዜግነት” ለሚባለው ጽንሀ-ሀሳብ ያለኝን ጽኑ ታማኝነት ለመግለጽም ጭምር ስለ ፈለግኩኝ ነው። “አለም-አቀፋዊ ዜግነት ማለት፡ “በእለት-ተእለት ህይወትና ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚደረግ ግኑኝነት፡ ሰላማዊ የሆነና ሰላምን ለመፍጠት የሚጥር ግለ ሰብ” የሚከተለው እምነት የሚሰበክበት ጽነሰ-ሀሳብ ማለት ነው። በተጨማሪ ብሎጉ፡ በእድሜ አነስ ባሉ ኤርትራውያን በኩል በተለይ እያሽቆለቆለ በመሄድ ላይ ያለውን የንባብ ልምድ (“ዲጂታላዜሽን” የፈጠረው ችግር) እንዲጎለብት በማድረግ ረገድ ትንሽም ቢሆም የራሱን ሚና ለመጫወት ይጥራል።"} {"text": "ኮሌጆቻችን ከሕዝብ ርቀው፣ ንጽሕ ጠብቀው የሚኖሩ ናቸው፡፡ ምሁራኑም «ዝጉሐውያን ባሕታውያን» ናቸው፡፡ ኮሌጆቹን ሕዝቡ ምን እንደሚሠሩና ምን እንደሚጠቅሙም እንዲያውቅ አይደረግም፡፡ በመን ግሥት በጀት እንጂ በሕዝብ ድጋፍ አይቋቋሙም፡፡ ሕዝቡ የኔ ናቸው፡፡ ልደግፋቸው ይገባል እንዲላቸው አይፈልጉም፡፡ አንድም ቀን ከአካባቢያቸው ማኅበረሰብ ጋር ተዋውቀው አያውቁም፡፡ በዚህም ምክንያት ከሕዝብ በስጦታ፣ በውርስ፣ በበጀት ድጋፍ፣ በርዳታ፣ በገጽታ ግንባታና በአመራር ሊያገኙ የሚችሉትን ድጋፍ አላገኙም፡፡"} {"text": "ስለ ሮናልዶ ሊውስ ናዛሪዮ ዴሊማ ማወቅ የጀመርኩት በ1998 እኤአ ላይ ፈረንሳይ ካዘጋጀችው 16ኛው የዓለም ዋንጫ ጀምሮ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ በ2002 እኤአ ላይ ጃፓን እና ኮርያ ባዘጋጁት 17ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ብራዚል ሻምፒዮን በሆነች ማግስት በወቅቱ የምሰራበት የስፖርት ጋዜጣ ላይ ሙሉ የህይወት ታሪኩን ፅፌ እንደነበር አስታውሳለሁ:: ስለሮናልዶ የፃፍኩትን የስፖርት ጋዜጣው አንባቢዎች ከወደዱልኝ በኋላ የታላላቅ የእግር ኳስ ተጨዋቾችን የኳስ ዘመንና የህይወት ታሪክ በየጊዜው ለመፃፍ መነሻ ሆኖልኛል፡፡ ለዚህም ነው ለእግር ኳሱ የምንግዜም ኮከብ አጥቂ ሮናልዶ ሊውስ ናዛሪዮ ዴሊማ ልዩ ክብር የሰጠሁት፡፡ ስለዚህም በሞስኮው ሉዝሂንኪ ስታድዬም የስታድዬም ውስጥ አሳንሰር ይህን የዓለማችን የምንግዜም ምርጥና ኮከብ ተጨዋች መገናኘቴ በጣም አስደስቶኛል፡፡ በስፖርት ጋዜጠኝነት ባሳለፍኳቸው 16 ዓመታት ከገጠሙኝ ክስተቶች አስገራሚው መሆኑን ብገልፅ ማጋነን አይሆንም፡፡"} {"text": "ኢትዮጵያም ከላይ ስለ ጥላቻ ንግግር መከላከያ አዋጅ ተስፋዎች በተብራራው ክፍል እንደተመለከተው የጀርመንን ዓርአያ በመከተል የማኅበራዊ ሚዲያ አዉታሮች ህገ ወጥ ይዘቶችን እንዲያወርዱ እና ተግቢውን እርማት እንዲወስዱ የ24 ሰዓት ጊዜ በአንቀጽ 8 አስቀምጣለች፡፡"} {"text": "ክፍሊ ፍትሕን ሕግን ሽወደን፣ እቲ ገበነኛ ናብ ሃገሩ ተሰጋጊሩ ዝእሰረሉ መንገዲ ንምንዳይ ምስ ወከልቲ መንግስቲ ኤርትራ ዝርርብ ጀሚሩ ከምዘሎ ‘ብሪትባርት’ ዝተባህለ ማዕከን ዜና የመልክት።"} {"text": "ኣብዚ ዝሓለፈ ቅንያት፡ተራኺብናን ነንሕድሕድና ተላኒናን ኢና።ብዙሕ ሕጉስ ግዜ ከም፡ ብሓንሳብ ምስዕሳዕን ኬክ ምብላዕን ካልእን ኣሕሊፍና ።ንሕና ንዓኽን ስደተኛታት ብነጻ እትዛረባሉን ነብስኽን እትውድባሉን ክነዳልወልክን ንፈቱ።ንሕና ድማ እንታይ ትደልያ ክንፈልጥ’ሞ ክንድግፈክን ንደሊ።ስለዚ ካብ ሕጂ ኣብ 1ይ ን 3ይ ን ረቡዕ ናይ ነፍሲ ወከፍ ወርሒ ሰዓት 06፡00ድ.ቀትሪ ኣብ ኮስሞቲክ እትበሃል ክፍሊ ን(Martin Luther strasse 13) ንራኸብ።ናብዚ ቦታዚ ብባቡር ቁጽሪ 6፥11 ን 13 ን ወሲድክን ኣብ ‘Bautzner Rothernburger strasse’ ወሪድክን ሓጺር መንገዲ ብእግርኽን ናብ ባቡር ቁጽሪ 11 ትኸደሉ ኣንፈት(Buhla) ብምኽያድ ንጸጋም ተጠዊኽን ከባቢ 50 ሜትሮ ምስ ከድክን እዛ ኮስሞቲክ ትበሃል ገዛ ብጸጋም ክትረኽባኣ ኢኽን። ኣዕርኹትኽን ክትማልኣ ኣይትሰከፋ። እንተደሊኽን ውን ደቅኽን ክትማልኣ ትኽእላ"} {"text": "ለመሆኑ ግን እንዴት ነው እንደ ሕዝብ ይህ ሕዝብ ከምዕራባውያኑ ወይም ወደ ሩቅ ምስራቅ ያሉት ሀገራት አላቸው እንደሚባለው ያለ ፤ አዎንታዊ ነገር የለውም እንዴ? ... ማለቴ የሌለውን ለማግኘት እንዲሰራ ፤ የተበላሸውንም እንዲያቀና ወኔ ፣ እልህ ነገር የሚፈጥርለት አንዳች ጥሩ ነገር ... መቸም ምንም ጥሩ ነገር የሌለው ሕዝብ ደግሞ የለ ... ምናለ ታዲያ ባለማወቅ ፣ ባለማስተዋል ፣ በስንፍና ፣ አንዳንዴም እናቅልሃለን በሚሉት ሰዎች በመነዳት ያጠፋውን ፣ ያበላሸውን ነገር ሁሉ እንዲያሰተካክል ተነሳሽነት የሚፈጥርለትን ነገር መናገር ቢያቅተን ፤ ጥፋቱ የጠፋበትን ቦታ ለይቶ እንዳያውቀው ፣ ብዥ እንዲልበት ባናደርገው? ...."} {"text": ""} {"text": "የስብስብ ኅልዮት (ትምህርት) ለሁሉ የሒሳብ ትምህርት መሰረት እንደሆነ ይታመናል። ለምሳሌ አልጀብራ፣ ቡድን ሂሳብ፣ መስክ ሂሳብ፣ ቀለበት ሂሳብ በሙሉ አንድ አይነት ወም ሌላ አይነት ስብስቦች ሲሆኑ የሚለያዩትም በአንድ ወይም በሌላ መተግብሪያ (ኦፕሬሽን) ስር መዘጋታቸው ብቻ ነው። በሌላ ጎን የስብስብ ኅልዮት ለዝምድና ሂሳብ መሰረት ነው። ይሄም ለፈንክሽንና ሌሎች ጽንሰ ሃሳቦች አስፈላጊ ነው።"} {"text": "ከውድድሩ በኋላ ሁሉም ሰው ለመጠጥ እና ለአከባቢው ምግብ ለመሰብሰብ ተሰብስቦ ነበር ፤ ከዚያ በኋላ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ የሁሉንም ሰው ስሜት ወደ ላይ አነፃል፡፡በተለያዩ ጨዋታዎች እየተካሄዱ ነበር ፣ የሥራ ባልደረቦቻቸው መካከል ያለውን ስሜት ጨምረዋል ፣ የእያንዳንዱን ሰው ግንዛቤ እና አንድነት ያሻሽላሉ ፡፡"} {"text": "በግራ በኩል የአርማጭሆ አርበኛ በብሬ ዘገዬ እየተማራ፣ በቀኝ በኩል የጠለሎ፣ የቀብትያ፣ የደብረ ሐርያ፣ የአቀወርቅ፣ የአውራ አርበኛ በፊታውራሪ መስፍን ረዳና በደጅ አዝማች ደሥታ ማሩ እየተመራ፣ የጠገዴ አርበኛ በመሀል በደጅ አዝማች አዳነ መኮንን እየተመራ ውጊያ ገጠመ። በአዳነ መኮንን የሚመራው ጦር አስቀድሞ ከጠላት ሠፈር ደረሠ። የጠላትን ጦር እስከነ ባሩዱ ያቅመው ጀመር። ጠላት ማምለጫ አጣ። በቀኝ በግራ የገባው አርበኛ መፈናፈኛ አሳጠው። የጠነከረ ሮጦ አመለጠ። ያልቻለ እጅ ሰጠ። የፈረደበት እየተነደፈ ሞተ።"} {"text": "ዘግይቶ በሌሊት ካንቶኒስ ዲፓርትመንት በሁለት ተከታታይ ጊዜያት ውስጥ ቶን ዘንግ (ዳንስ ዘንግ) ሲሆን ሁልጊዜ በእያንዳንዱ ምሽት እሑድ እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ ይከፍታል"} {"text": "የእኛ ብቸኛ መስፈርት መሆን የሚገባው ለእያንዳንዱ ሰብዓዊ ፍጡር የቋንቋ ፣ የባህል፣ የጎሳ ወይም የሐይማኖት ልዩነት ሳንፈጥር፣ ከራስ ወዳድነት መንፈስ ነፃ የሆነ ፍቅር ማሳየት እንደ ሚገባን እንድንረዳ ዘንድ ቅድስት እማሆይ ትሬዛ ያግዙናል። የእርሳቸው በጎ ምሳሌ በስቃይ ውስጥ ለሚገኙ ሰዎች ሁሉ የደስታ እና የተስፋ ጭላንጭል የሚያመላክት አድማስ እንድንከፍት በማድረግ አሁንም ይመራናል።"} {"text": "ከጓደኞቹ ጋር አብሮ እየተገናኘ በአደረገው የረጅም አመታት የጥናት ጊዜ በሁዋላ እሱ እንደሚለው „…የተሳሳተ አቅጣጫ ይዘው ሁሉም ብዙ ተንከራተው“ እንደ ነበር በተወልን ማስታወሻው ላይ ያስታውሳል።"} {"text": ""} {"text": "በመጨረሻም የህወሓት ኃይሎች በክልሉ ውስጥ ለዓመታት በየቆው የፌደራል መንግሥቱ ሠራዊት ላይ ድንገተኛ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ የተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት በሦስት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከመቀመጫው መቀለ እንዲባረር እንዳደረገው ይታወሳል።"} {"text": "ዒራዒሮን ቀይሕ ኮኮንን፡፡ እታ ሓንቲ ኣብ ከባቢ ፍልፍል ሰሎሙና እታ ካልአይቲ ኣብ ካባቢ ናቕፋ፡ ክልቲአን ኣብ ዞባ ሰሜናዊ ቀይሕ ባሕሪ ዝርከባ ኣብያተ ማእሰርቲ ’የን፡፡ ኣብዚ ሕጂ እዋን ክልቲአን መቐፈዲ ወለድን ህጻውንትን ዜጋታት ዝኾና መዓስከራት ኣብ ትሕቲ ናይ ቀረባን ርሑቕን ሓለዋ ክ/ሰ 61 ዝመጸውዒዖም ኣሃዱ ዕቑር ሰራዊት ይርከባ፡፡"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "አንዳንዶች ይህንን አርዕስት በሚያዩበት ጊዜ እንዴት ፋሺዝም ወይም አምባገነናዊ አገዛዝ ከካፒታሊዝም ጋር ሊያያዝ ይችላል? ለመሆኑ ካፒታሊዝም ወይም ግሎባል ካፒታሊዝም የሚባል ነገር አለ ወይ? ሊኖር የሚችለው፣ የምንኖርበትና የምንጠቀምበት ስርዓት ካፒታሊዝም ሳይሆን የገበያ ኢኮኖሚ አይደለም ወይ? እንደዚህ ብሎ መጻፍስ ከንጹህ ጥላቻ ወይም ለአንድ ርዕዮተ-ዓለም ካለ አፍቃሪነት በመነሳት አይደለም ወይ? ዓለምስ ወደ አንድ መንደር እያመራች አይደለም ወይ? ይኸው እንደምናየው ግሎባላይዜሽን የሚባለው ነገር ከተስፋፋ ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰላምና ዕድገት እየታዩ አይደለም ወይ? ካፒታሊዝም ወይም ግሎባላይዜሽን እያሉ መጻፍ ወደ አረጀ አስተሳሰብ መመለስ አይደለም ወይ? እያሉ መዓት ጥያቄዎችን ሊያቀርቡ ይችላሉ። በእርግጥ ትችታዊ አመለካከት ባልዳበረበት፣ ህብረተሰብአዊ አወቃቀሮችን መመርመር ባልተለመደበት፣ ማንኛውም ስርዓት እንደክንውናዊ ሳይሆን እንዳለ ወይም በዚያው ቆሞ እንደሚቀርና ወደፊትም እንደሚኖር ተደርጎ በሚወሰድበትና፣ ተጨባጭ ሁኔታዎችን መገንዘብና መተንተን ባልተለመደበት አገር እንደዚህ እያሉ መጻፉ አላስፈላጊ ንትርክ ውስጥ ሊከተን ይችላል ተብሎ ግንዛቤ ውስጥ ሊገባ ይችል ይሆናል።"} {"text": "የማንነት ፖለቲካን የታከከ የታሪክ ትርጓሜ ጐልቶ በሚታይበት ኢትዮጵያ፤ በአገር ግንባታ ሂደቶች የታዩ ክስተቶችን በተመለከተ የሦስት ዘውጐች ሊሂቃንና ተከታዮቻቸው የበረታ ፉክክር ይስተዋልበታል፡፡"} {"text": "ስለ ለስላሳ ጅማሮዎቹ ተናገሩ ፣ ያ ወጣት ለአካባቢያዊው ቢ.ኤስ.ሲ ሙክተንሎክ መጫወት ሲጀምር የ 5 ዓመቱ ነበር ፡፡ ከ 1976 እስከ 1981 እና ከዚያ በኋላ ኤስቪ ሳንድሃውሰን ከ 1981 እስከ1983 ድረስ ለ SpVgg Neckargemünd መጫወት ችሏል ፡፡"} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች 96W 192W ሊታይ የማይገባ የውሃ መከላከያ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ እዚህ ቦታ እንዲህ አድርገው የሚል አላቀረበም ወይም ፈንጂ በሚቀመምበት ቦታ እንዲህ አድርገው አላለም፤ በአረብ አገር ስለተፈፀመው የህዝብ አመፅ ነው የተነገረው፡፡ ነገሩ እኛም አገር ሊሆን ይችላል፡፡ በድጋሚ የሚያሳስር ከሆነ እኔ ዛሬ ለመታሠር ዝግጁ ነኝ፡፡ አረብ አገር ያሉት ሁኔታዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ከአስር እጥፍ በላይ አሉ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ይህ የኛም ምኞት ነበር፤ ግን ምን ያደርጋል ሞት ቀደመና መሪያችንን ነጠቀን፤ እግዚያብሔር በስልጣን ዘመኑ የሰራውን ስህተት ይቅር ብሎ ለሀገሩ የለፋውን ልፋት ቆጥሮ ነፍሱን በገነት ያኑርልን……. ለኢትዮጵያ ሀገራችንም መልካም መሪ ቀብቶ ይስጣት… አሜን፡፡"} {"text": "ኢፍትሃዊው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አለማችንን እጅግ ለከፋ የሞራል ውድቀት እያንደረደራት ይገኛል ያሉት ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ ፍትሃዊነት የጎደለው የክትባት ክፍፍል ወረርሽኙን በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚደረጉ ጥረቶችን ከንቱ የሚያስቀርና ኮሮና እያሳደረ የሚገኘውን ሰብአዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ቀውስ የሚያባብስ በመሆኑ አገራት ለፍትሃዊ ክፍፍል ትኩረት እንዲሰጡ ጠይቀዋል፡፡"} {"text": "ሰው መሆን፡- የፊልም ትምህርት ቤቶች ያስፈልጉናል። ይህን ሳስብ ከሀገር ወጥቼ መማርን እመኛለሁ። በእርግጥ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች እየጀመሩ ናቸው። ከውጭ ሀገር ሲኒማቶግራፈሮችን፣ አዘጋጆችን እያስመጡ ስልጠና ቢሰጥ ጥሩ ይመስለኛል። [mandela’s gun] የሚል ፊልም ላይ ተሳትፌአለሁ። የአዘጋጁ አስተርጓሚ ነበርኩ። ከእነሱ ብዙ ተምሬአለሁ።"} {"text": "የኪነ-ጥበብ፣ የስነ-ፅሁፍ እና ሳይንሳዊ ስራዎች በአንድ አገር ውስጥ ያላቸው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ የሚያጠያይቅ አይደለም። በዚህም ምክንያት አገሮች በተናጥል በቂ የሚሉትን ጥበቃ በሚያወጧቸው..."} {"text": "ለ) በምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እና ለመራጮች ምዝገባ ከተወሰኑት ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት ውጪ ማንኛውንም ዓይነት ምዝገባ ስታከናውን የተገኘች የመዝገብ ሹም፣"} {"text": "የዶ/ር አብይ መመረጥ የኦህዴድና ብአዴን አመራሮችን በማሰር የለውጡን እንቅስቃሴ መቀልበስ ለሚሻው ህወሓት የህልውና አደጋ ነው፡፡ የአዲሱ አመራር የመወሰን አቅምና ነፃነት የሚረጋገጠው ደግሞ የህወሓትን የበላይነት በማስወገድ ነው፡፡ በመሆኑም የዶ/ር አብይ ውጤታማነት የሚወሰነው የህወሓት ልሂቃን በፖለቲካና ኢኮኖሚው ውስጥ የነበራቸውን አድራጊ-ፈጣሪነት እንዲያከትም በማድረግ ነው፡፡ ስለዚህ የዶ/ር አብይ አፈፃፀም ብቃት የሚለካው የህወሓትን የበላይነት በማስወገድ ሲሆን የህወሓት ህልውና ደግሞ በፖለቲካና ኢኮኖሚው ረገድ የነበረውን የበላይነት በማስቀጠል ነው፡፡"} {"text": "አብ የመን ዝርከቡ ኤርትራውያንን ኢትዮጵያውያንን ስደተኛታት ካብቲ ንዳርጋ 42 መዓልታት ክድቅስሉ ዝፀንሑ ኣብ ሰንዓ ዝርከብ ኣፍ ደገ ቤት-ፅሕፈት ትካል ስደተኛታት ብሓይሊ ብጠያይትን ብዘንብዕ ጋዝን ንኽንርሕቅ ተጌርና ክብሉ አማሪሮም።"} {"text": "ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "​በማንኛውም የDCPS ትምህርት ቤት ውስጥ አዲስ ለሆኑ ተማሪዎች፣ ተማሪዎን ለማስመዝገብ ዕድሜን የሚያረጋግጥ ሰነድ ያስፈልጋል። እባክዎን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ይመልከቱ:"} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች SP-F620A-108P, 216W ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "'ኮንሰርቫቲቭ'(ዓቃባዊ) ትብል ቃል፡ ካብ 'ኮንሰርቫረ' (conservare) ትብል ናይ ላቲን ቃል ዝመጸት ኮይና፡ ትርጉማ ድማ ምዕቃብ ማለት'ዩ። እቶም ቀዳሞት ዓቃባውያን(ኣብ 18 ክፍለ ዘመን)፡ ታሪኽ ሃገር፡ ልምድታትን ሃይማኖትን ክዕቅቡ ይደልዩ ነይሮም። ስልጣን፡ ምስ ንጉስ፡ ምስ ቤተ ክርስትያንን ምስ ልኡላን ማሕበረሰብን ክኸውን ይደልዩ ነይሮም። ቀንዲ ሓሳባት ዓቃባውያን ዝነበረ፡ ኣብቲ ሕብረተሰብ ዝርአ ዝነበረ ቅልጡፍ ለውጢ ንምጽራር፡ ነቲ ልምዲ ድማ ብመሰረት ናይ ስድራቤትን እምነትን ክብርታት ምሕላው እዩ።"} {"text": "ይኸ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን (ለዕጣ) በጣሉ ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡"} {"text": "በደቡብ ምዕራብ ሩሲያ ሳራቶቭ ውስጥ ፊዮዶር ሚካሂሎቪች ስሞሎቭ ከእናቱ አይሪና ስሞሎቫ እና ከአባቱ ሚካኤል ስሞሎቭ የካቲት 9 ቀን 1990 ተወለደ ፡፡ የተወለደው የባለቤትነት መብቶቹ ብቸኛ ልጅ እና ልጅ ሆኖ ተወለደ ፡፡"} {"text": "እቲ ክቡር ንጉሥ፡ መልእኽቲ ጥፍኣት ሃገሩ ምስ ሰምዐ ፈርሐን ረዓደን። ነዚ መልእኽቲ ብግብሪ እንተዘይፈጺምዎ፡ ሃገሩ ከምዘይነበረት ከም እትከውን፡ ካብ ሰብ..."} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ወይ አንተ ጅል ለበጣ አይገባህ ልበጣ አይገባብህ...ምን ባደርግህ ይሻልሀል...በቃ ሉጢ ምላሳም ሆነህ ልትቀር?አንተን እኔ ከናትህ ጋ በዱቤ መስማማት ተናጭቼ አንተን የሚያህል ልምስምስ በላዩ ላይ ንፍጡን ሲጠርግ የሚውል የሁልጊዜ ተማሪ መውለዴን እረሳኸው?እናትህን ስተኛቸው በዛው የወር አበባቸው ቢቀር አበባ አምጥቼ ተካሁላቸው///ለዚህ ነው አበባና ሴት ስለሚዋደዱ አንተም ሴታሴት ሆነህ ያደከው...አናትህ የዛኔ ያመጣሁትን አበባ ስላሸተቱት ነው...ሽታ ለምጽ ይመስል ፊትህ ላይ ተደንቅሮ መስጠሎ የሆንከው....."} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "ድንበር አልባ ሃኪሞች የተባለው የህክምና ግብረ ሰናይ ድርጅት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው ቢያካቶ ከተማ ባሉት በርካታ የጤና ጣቢያዎች የታጠቁ የመንግሥት ወታደሮች በመስፈራቸው ምክንያት መሆኑን ገልጾ ከምንክተለው ከወገንተኝነት ነጻነት መርኃችን የሚጋጭ በመሆኑ ነው ብሏል።"} {"text": "በህይወታችን ሁልግዜ ነጭ ዳክየዎች ብቻ ቢገጥሙን፣ \"ሁሉ ዳክየዎች ነጭ ናቸው\" የሚል መላምት ልናቀርብ እንችላለን። በድሮው የሳይንስ ፍልስፍና መሰረት የቀረበው መላምት እውነት እንደሆነ ማረጋገጥ ተገቢ ነበረ። ሆኖም ግን ይሄ የማይቻል ነው ምክንያቱም ከተወሰነ ተመክሮ ተነስትን ወደ አልተወሰነ እውነታ ነውና የዘለልነው። ማለት፣ በአለም ሁሉ እየዞርን ነጭ ዳክዮዎችን ብናይ እንኳ ያላየነው ሌላ ቀለም ዳክየ ሊኖር ይችላልና። ስለሆነም በከንቱ እውነትነቱን ለማረጋገጥ ከመሞክር ይልቅ ውሽት መሆኑን መፈተን ተገቢ ነው ምክንያቱም አንዲት ነጭ ያልሆነች ዳክየ እንኳ ከተገኘች የቀረበው መላምት ውሸት መሆኑ ነውና። ስለሆነም ተረችነት የአንድን ሃሳብ እውነትነት ከማረጋገጥ ይልቅ በሃሳቡ ላይ ጥያቄ ማንሳትን፣ መጻረርንና መርታትን ይደግፋል"} {"text": ""} {"text": "የአማራ ቆምጬዎች ኦሮሞዎቹ መናገር ቢከለክሉን፣ አለመናገርን መብቻችን ነው በማለት ነው የፒፒን 10 ነጥብ መግለጫ በአማራ ክልል ቲቪ እንዳይተላለፍ ያገዱት፡፡ እኔ ደግሞ ያለመናገር መብታችሁንም የምንጠብቀው እኛ የምንሻውን እስከአወራችሁ ብቻ መሆኑን ማወቅ ያስፈልጋችኃል እላለሁ፡፡ ምክንያት - ዝም ካልናችሁ ቆምጬዎች ማንነታችሁን ትረሱና ድፍረታችሁን ትጀምራላችሁና፡፡ ድንጋይ ራስ ነፍጠኛ, ይሰማል? ኣዎን እንዲህ ከተናገራችሁ፣ ላለመናገር መብታችሁ እውቅና እንሰጣችኃለን፡፡ ..."} {"text": "ኣብ ኣይስላንድ ኣብ 1980 ኣብ ዝተኻየደ ምርጫ ናብ ስልጣን ዝመጸት ፕረዚደንት ቪግዲስ ፊንቦጋዶቲር፣ ነፍሲ ወከፉ ኣርባዕተ ዓመታት ዝጸንሐ ተኸታታሊ ኣርባዕተ እዋናት ብምዕዋታ፣ ን16 ዓመታት ኣብ ስልጣን ጸኒሓ።"} {"text": "በአገልግሎቱ ላይ የሚደረጉ ለዉጦች ወይም ጭማሪዎች፣ ወይም በድርጅቱ እና ከድርጅቱ ጋር አብረዉ የሚሰሩ ቢዝነሶች ማንኛዉም ምርት እና አገልግሎቶች በተመለከተ ኤሌክትሮኒክ መልእክቶችን የመላክ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡"} {"text": "በ1506 ዓክልበ. ግድም የመስጴጦምያ (ዕብራይስት፦ አራም-ናሐራይም) ንጉሥ ኲሰርሰቴም ወርሮ እስራኤልን ገዛ። በዚሁ ዘመን ደቡብ መስጴጦምያ ወይም ባቢሎን ለካሣውያን ወገን እየወደቀ፣ በስሜኑ መስጴጦምያና ሶርያ ደግሞ ሑራውያን የተባሉት ነገዶች በሚታኒ ገዥነት ወደቁ፣ አገራቸውም በተጫማሪ «ናሓሪን» («ሁለቱ ወንዞች») ይባል ነበር። የሚታኒ መጀመርያ ንጉሥ ኪርታ ሲባል እርሱ ከሶርያ በላይ ምናልባት መላውን ከነዓን ያስተዳደር ነበር። ያም ሆነ ይህ ከ8 ዓመታት በኋላ (1497 ዓክልበ.) ጎቶንያል የናሓራይም ሥራዊት እንዳሸነፈና የእስራኤል ፈራጅ እንደ ሆነ በመጽሐፈ መሳፍንት እናንባለን። በ1473 ዓክልበ. ግድም በሶርያ «ሃቢሩ» ከሐለብ መስፍን ኢድሪሚ ጋር ተባብረው አላላኽን ለመያዝ እንደ ረዱት ይታወቃል።"} {"text": "ጥሩ ዲዛይኖች ለህብረተሰቡ እሴት ይፈጥራሉ ፡፡ በየቀኑ በዲዛይን ውስጥ የላቀ አፈፃፀም የሚያሳይ ልዩ የንድፍ ፕሮጀክት እናቀርባለን። ዛሬ እኛ አዎንታዊ ለውጥ የሚያመጣ ሽልማት አሸናፊ ንድፍ በማግኘታችን ደስተኞች ነን። በየቀኑ የበለጠ ታላቅ እና አነቃቂ ንድፎችን እናቀርባለን። በዓለም ዙሪያ ካሉ ታላላቅ ንድፍ አውጪዎች አዲስ ጥሩ ዲዛይን ምርቶችን እና ፕሮጄክቶችን ለመደሰት በየቀኑ መጎብኘትዎን ያረጋግጡ።"} {"text": "ስለ መንፈስ ቅዱስ የተማርኩበትን ጊዜ አስታውሳለው። ኢየሱስ በዮሐንስ መንጌል ምዕራፍ 14 እና 15 ላይ የተናገረው ነገር ስለ መንፈስ ቅዱስ ለመረዳት በእጅጉ ጠቅሞኝ ነበር። ይህ ክፍል፣ የክርስትና ሕይወታችንን ከዛፍ ጋር ያነፃፅራል። ዛፉ በውስጡ ከሚያልፈው ፈሳሽ፣ የምግብ ንጥረ ነገሮችን እና ሃይል ያገኛል። ይህ፣ መንፈስ ቅዱስ በእኛ ውስጥ ካለው ተግባር ጋር ይመሳሰላል። ከእርሱ ጋር ስንጣበቅ/ስንያያዝ፣ ከእግዚአብሔር የሆነ መልካም ፍሬን ማፍራት እንጀምራለን። ይህ ፍሬ የተለወጠን ሰው ሕይወት የሚወክል ከመሆኑ ባሻገር ዘላለማዊ ዋጋም ይኖረዋል። ገላቲያ 5፡22-23 ይህን ፍሬ እንዲህ በማለት ይዘረዝራል፦ ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ እና ራስን መግዛት። አስተውሉ፣ መንፈስ ቅዱስ በውጣችን መገኘቱ፣ ከውስጥ የሚነሳ የማንነት ለውጥ ያመጣል እንጂ ያለንን አሮጌ ማንነት አያሻሽልም። የፖም ተክል የፖም ፍሬን ለማፍራት መግተርተር ወይም መታገል አያስፈልገውም። ዛፉ በደረሰ ጊዜ ፍሬውን ማፍራቱ አይቀርምና። ኢየሱስን እየመሰልን እንድናድግ በውስጣችን እየሰራ ያለው እግዚአብሔር ራሱ ነው። ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ጉዞህን ብትቀጥል፣ እምነትህ መልካሙን እግዚአብሔራዊ ፍሬ ሲያፈራ መመልከትህ የማይቀር ይሆናል። በመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ርዕስ ስር “ፍለጋውን መከተል” የሚለውን ክፍል፣ የሚከተለውን ሊንክ በመጫን እንድታነብ እንመክራለን፣ ገላቲያ 5፡22-23 ን በቃልህ ለመያዝ ሙከራ አድርግ።"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "በቀለማት ያልሆነ ተጠባቂ PVC ጥቆማ, PVC ቴፕ, መንጠቆ እንዲሁም ደጋግም , መንጠቆ እንዲሁም ደጋግም የቴፕ , A ንጸባራቂ ጨርቅ ጃኬትን, አንጸባራቂ የማይበሳው ቀይ,"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": ""} {"text": "ሰፍወት ሸሪፍ በሓላፊነት በነበረበት ግዜ ሙባረክ የሚፈቅድበት ገደብ የሌለው ስልጣን ነበረው ። ስሙ የማስታወቅያ ሚኒስተር ቢሆንም ከማስታወቅያ ባሻገር ሌላ ( ኣጸያፊ ) ስራ ይስራ ነበር ።"} {"text": "አንድ ሰው፣ ለምሳሌ እንውሰድ። ይህ ሰው … ሰፖርተኛም ፣ ወታደርም፣ ወይም ጸሃፊና ዘፋኝ፣ ቲያቲር ተጫዋችና አይሮፕላን አብራሪም ሊሆን ይችላል። ዜግነቱን ቀይሮም ፣ ይህ ሰው እንደወላጆቹ አፍሪካዊ ሳይሆን በሕጉ መሰረት ዜግነቱን ቀይሮ…. አሜሪካዊም፣ ወይም ፈረንሳዊ፣… ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ፣ በጅምላ አውሮፓዊም ሊሆን ይችላል።” በዚያ ላይ፣ ይኸው ሰው እንደ ጾታው የወንድ ወይም የሴት፣ ባህሪ ሊኖረው ይችላል ።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "መተማመን እውነታውን ከመቀበል ነው የሚመጣው፡፡ እውነታው ምንድን ነው? ሰውን ሙሉ በሙሉ ማወቅ አይቻልም፤ እንደ ገናም ሰው የተሟላ አይደለም፡፡ ይህ ነው እውነታው፡፡ ስለ አንድ ሰው ዛሬ የማታውቀው ነገ የምታውቀው ነገር ሊኖር እንደሚችል፤ ከዚያም አልፎ ሳታውቀው እስከ መጨረሻው ልትቀር የምትችል ነገር ሊኖር እንደ ሚችል፤ አንድ ሰው ዛሬ የሌለውን ነገ ሊኖረው እንደሚችል፤ ዛሬ ያልሆነውን ነገ ሊሆነው እንደሚችል ርግጡን ማመን አለብህ፡፡"} {"text": "በመቀሌ ከተማ ኲሓ ክፍለከተማ ኲሓ በትናንትናው ዕለት በነበረው የፅዳት ዘመቻ የመንግሥት የፀጥታ አካላት በአባላቶቼና በሌሎች ወጣቶች አካላዊ ጥቃት ተፈፅምዋል እንዲሁም ታሰሩ ሲል የዓረና ትግራይ ፓርቲ ከሰሰ።"} {"text": "ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ contact@ezega.com, ወይንም በዚህ ስልክ ይደውሉልን፡ 0912-706091 እናመሰግናለን!"} {"text": "“የፖለቲካ ማስታወቂያ” ማለት ለምርጫ ውድድር የተመዘገበ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የግል እጩ ተወዳዳሪ ገንዘብ በመክፈል ወይም ለመክፈል ቃል በመግባት በመገናኛ ብዙሃን የሚያስነግረው አጭር ማስታወቂያ ነው።"} {"text": "ሰበ-ስልጣን መንግስቲ ነርወይ ናይቲ ንኤርትራ ናብ ገፋሕ ቤትማእሰርቲ ዝቐየረን ኣብ ዓለም ካብቶም ዝኸፍኡ ብምግሃስ ሰብኣዉን ደሞክራሲያዉን መሰላት ዝፍለጥ ስርዓት ህግደፍ ደጋፊ ዝኾነ ማሕበር መንእሰያት ህግደፍ YPFDJ ኣብ ነርወይ ብምድንጋርን ምትላልን ኣብዚ ቀረባ ግዜ ዝወሰዶ 400,000 ነርወይ ክሮነር ንምምላሱን ብሕጊ ዝሕተትሉ መንገድን ኣብ ምስልሳል ይነጥፉ ከምዘሎዉ ኣፍሊጦም፡፡"} {"text": "በየአመቱ ከ2 ትሪለዮን በላይ የመረጃ ፍለጋ ጥያቄዎችን የሚያስተናግደውንና የጎብኝዎቹ ቁጥር ካለፈው አመት የ52.9 በመቶ እድገት ያሳየውን ጎግል በመከተል ዩቲዩብ 34.6 ቢሊዮን ጊዜ በመጎብኘት፣ ፌስቡክ ደግሞ 25.5 ቢሊዮን ጊዜ በመጎብኘት የሁለተኛና የሶስተኛ ደረጃን መያዛቸውን ቪዡዋል ካፒታሊስት ድረገጽ ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡"} {"text": "● የጨረራው ራስ የጨረፍታ ጫፍ የ 2 ጫን ጫና ሊኖረው ይችላል. 0mpa ጋዝ, እና ከፍተኛ ግፊት ያለው የጋዝ ዕቃዎች ልክ እንደ አይዝጌ ብረት ያሉ የመቁሰል ቁራጮችን የመቅመስ ችሎታ ያሻሽላል."} {"text": ""} {"text": "ስለዚህ ለውጡ በቆንጆ ሁኔታ እየሄደ ነው ብዬ አምናለሁ። ደግሞም ለውጥ በአንድ ጀንበር አይመጣም፤ ጊዜና ትብብር ይፈልጋል። የዚህችን አገር ለውጥ ከፐዝል ጋር ላገናኝልሽ፤ ዝብርቅርቅ ያለ ፐዝል ቦታ ቦታውን ፈልገሽ ለመደርደር አንደኛ ትኩረት፣ ሁለተኛ ጊዜ፣ ሶስተኛ አዕምሮሽ ከእጅሽ ጋር መንቀሳቀስ ይፈልጋል። ልክ እንደዛ ሁሉ ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት የተዘበራረቀ የሚመስል ነገር በጊዜው ውብ እንደሚሆን አልጠራጠርም።"} {"text": "ቤቶቻቸውን ከተረከቡት እናቶች ወይዘሮ ስዕዲ ስዒድ በርሀ፣ ወይዘሮ በርሀ መሐመድ እና ወይዘሮ ሳዓዳ ካሕሳይ ሑሴን በቤት ችግር ምክንያት ለረዥም ዓመታት ያህል ተቸግረው እንደነበር በመግለፅ የማይታለፍ የለም እንደምንም እየኖርን ነበርን ይላሉ።"} {"text": "ቋሚ ኮሚቴው÷ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዐተ እምነት እና ክርስቲያናዊ ትውፊት በመበረዝ እና አስተዳደራዊ አንድነቷን በማናጋት ለመከፋፈል አልያም ባለችበት አዳክሞ ለመውረስ ወደ መዋቅሯ ሰርገው የገቡትን የፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ ኑፋቄ አራማጆችንና የዋነኛ አዝማቾቻቸውን ሤራ በማስረጃ የማጋለጥ እና በትምህርት የመከላከል ተልእኮ የተሰጠው ሲኾን ዓላማውን የሚያስፈጽምበት መዋቅርም በዘላቂነት እንዲዘረጋ ነው የተወሰነው፡፡"} {"text": "ኣሕመድ ናስር፣ ካብ ዒራቕ ድሕሪ ምምላሱ ኣብ 1970 ኣባል ባይቶ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ኮይኑ። ኣብ 1975 ድማ ኣባል ፈጻሚት ሽማግለን ኣቦ መንበር ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራን ብምዃን ቃልሱ ብዝልዓለ ወኒ ኣብ ምቕጻል ኔሩ።"} {"text": "ከተሰናበቱት ሰራተኞች በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ደግሞ በዲሲፕሊን ምክንያት የተሰናበቱት ሲሆን በራሳቸው ፈቃድ ከስራ በመቅረት፣ እረፍት ወጥተው በዚያው ሳይመለሱ በመቅረት የደንበኛ መስተንግዶ ላይ ችገር የፈጠሩ እና በተለያዩ ምክንያቶች የተሰናበቱ መሆናቸው የተገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡"} {"text": "አንድ የተለመደ ዓይነት የውስጠ ማህተም የውስጠ-ህትመት ማህተም ከተወገደ በኋላ በካፒታኖቹ ውስጥ ሁለተኛ ማህተም የሚተው የ 2 ቁርጥራጭ ውስጠኛው ማህተም ነው ፡፡ ይህ የፍሳሽ ማስወገጃ ጉዳዮች የሚያሳስቡበት ቦታ በተለምዶ ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡ ሌላው አማራጭ የነጠላ ቁራጭ ውስጠኛው ማህተም ሲሆን የማነሳሻ ማህተም አንዴ ከተወገደ በኋላ በመዝጊያው ውስጥ ምንም የተስተካከለ መስመር አይኖርም ፡፡ እንዲሁም ጎትታብ ካላቸው ማኅተሞች ወይም በጠርሙሱ ላይ ምንም ቅሪት የማይተወውን በቀላሉ የሚላተም ማኅተም ካላቸው መካከል መምረጥ ይችላሉ። መስመሩ ከጠርሙሱ ቁሳቁስ ጋር የሚስማማ መሆኑን እርግጠኛ መሆን አለብዎት ፡፡"} {"text": "አሁንም በቤት ውስጥ ማስጌጫ ሁለት አእምሮ ውስጥ ከሆኑ ተመሳሳይ ምርትን ለመምረጥ እያሰቡ ከሆነ WoopShop ዋጋዎችን ለማነፃፀር ለሚወዱት ምርጫ ነው ፡፡ በ WoopShop ላይ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ምርት በዝቅተኛ ዋጋ ያገኛሉ ማለት ነው ፣ ምክንያቱም በቀጥታ ከፋብሪካው ከአስታራቂ ወይንም ከሻጩ በቀጥታ ለእርስዎ ይላካል ፡፡ እና ፣ እራስዎን ለማከም እና በጣም ውድ በሆነው ስሪት ላይ ለማፍሰስ ከፈለጉ WoopShop ሁል ጊዜ ለገንዘብዎ በጣም ጥሩውን ዋጋ ማግኘት እንደሚችሉ ያረጋግጣል ፣ ለመጀመር ማስተዋወቂያው እስኪጠብቁ መቼ እንደሚሻልዎት ያሳውቅዎታል። እና ሊያገኙት የሚችሉት መጠበቅ ይችላሉ ፡፡"} {"text": "ብዙ ሰዎች ተሸማቀው እንዲኖሩ ተፈርዶባቸዋል ፤ ሊያውም የሰሩት ስራ ከራሳቸው ህይወት ዘሎ የሌላውን ሳይነካ። ፍርዳችን ግን ድንበር ያልፋል።በሚመለከትን እና የኛን ህይወት፤ የማህበረሰቡን ህልውና በሚነኩ ጉዳዮች ለፈርድ መቆሙ ግዴታችን ነው። አለበለዚያ ግን በማይመለከተን የሰዎች ህይወት ውስጥ እየገባን፤ ሌሎችም በማያገባቸው በኛ ኑሮ እየገቡ፤ አንዴ ፈራጅ አንዴ ተከሳሽ እየሆንን ኑሮዋችን እስከመቼ እናቃውሳለን?"} {"text": ""} {"text": "ለዚህ እየተጠቀሙበት ያለው ስልት ግራ ቀኝ የማያውቁ ሰዎችን እየሰበሰቡ በማሠልጠንና በማስታጠቅ በየአካባቢው ማንነትን መሠረት ያደረገ አረመኔያዊ ጥቃት ማድረስ ነው። ይህ ተግባር ሕዝቡ እንዲደናገጥ፣ እንዲፈራና በስሜት ያልተገባ ርምጃ እንዲወስድ የታለመ ነው።"} {"text": "ከዚህ በኋላ የኦሮሞ ትግል የሚባል ነገር የለም! ‹‹የኦሮሞ ትግል›› በሚል ካባ ራሳቸውን ሊሸፍኑ አይችሉም ፡፡ ለነፃነት ለፍትህ የሚደረገው እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሲደግፈው የኖረው የኦሮሞ ትግል ራሱን አጥፍቷል፡፡ አሁን ‹‹የኦሮሞ ትግል ›› ማለት ትርጉሙ ለሰው ልጆች ሁሉ ጠላት የሆነ የዘር ጭፍጨፋ እና ራሳቸውንም ሌላውንም የጠሉ ግፋቸውን በፈለጉት ልክ መፈፀም ያልቻሉ ነብሰ ገዳች ጩኸትና ግርግር ነው ፡፡"} {"text": "ብዙ ኢትዮጵያውያን በብዙ ምክንያቶች ከአገራቸው ወጥተው በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ይኖራሉ። በቆይታቸውም የሚኖሩበትን ሃገር በመልመድና በተውት አገር ናፍቆት ይቸገራሉ። በእንግሊዝ ነዋሪነቱን ያደረገው ባህሩም ለንደን ውስጥ የሚወዳቸው ብዙ ነገሮች ቢኖሩም ኢትዮጵያን ይናፍቃል። Read more"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ይህ ርእሰ ጉዳይ በዋንኛነት በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለውን የቤቶች ግንባታ መልሶ ማልማትን ብቻ የተመለከተ ነው፡፡ በከተማዋ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተካሄዱ በመሆናቸው ለመዳሰስ የምሻው በመልሶ ማልማት ዙሪያ እየፈረሱ ስላሉት አንዳንድ የከተማችን ወረዳዎች ይሆናል፡፡ ይህ ትኩረትም በተለምዶ ባሻ ወልዴ…\t"} {"text": "- ''በመጀመርያ እስልምናን ከለላ የሰጠልን ክርስትና ነው።የኢትዮጵያው ደግ ክርስቲያን ንጉስ ባይኖር ኖሮ እስልምና በአሁኑ ሰዓት ላይኖር ይችል ነበር'' ይህንን የተናገሩት የግብፅ የሃይማኖት አባት ለጀርመን ምክርቤት በእዚህ ሳምንት ነው። የሃይማኖት አባቱ እንደገለፁት ደጉ የአብሲንያ ንጉስ የመሐመድ ቤተሰቦችን መንከባከቡ እና በሰላም ማቆየቱ ዛሬ እስልምና ሳይጠፋ እንዲኖር አድርጎታል በማለት በማስረጃ አብራርተዋል።የግብፅ አልሃራም ጋዜጣ ዘግቦታል።ይህ ታሪካዊ ንግግር ነው።በመጀመርያ ደረጃ ንጉሡ ክርስትናውን ጠብቆ መኖሩን እና ኢትዮያ በዓለም ታላላቅ ክስተቶች ላይ አሻራዋ መኖሩ የተገለፀበት ነው።"} {"text": "ትማሊ ሰኑይ 23 ለካቲት፡ ዝኾነ ሞባይል ቴለፎን ሒዙ ዝተረኽበ ኣባል ሰራዊት “ሃገራዊ ክድዓት ከምዝፈጸመ ተሓሲቡ፡ ስጉምቲ ክውሰደሉ እዩ” ዝብል ከቢድ መጠንቀቕታ ዝተጻሕፎ ናይ ሚኒስተር ምክልኻል ጀነራል ስብሓት ኤፍሬም ክታም ዘለዎ ዘዋሪ መልእኽቲ ናብ ኣሃዱታት ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ከምዝተመሓላለፈ ምንጭታት ካብ ኣስመራ ሓቢሮም።"} {"text": ""} {"text": "ብዙ ሰዎች ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ የገና በዓል በመጣ ቁጥር ኢየሱስ በተአምር ከማርያም መወለዱን የሚያመለክት ታሪክ እንናገራለን። ምንም እንኳ ስለ ወደፊቱ ማሰብ ቢቀልለንም፣ ያለፈውን ጊዜ እንደዚያ ማሰቡ ቀላል አይሆንም፡፡ ስለሆነም እግዚአብሔር በተለይም ኢየሱስ ክርስቶስ ሁልጊዜ የመኖሩን አሳብ መረዳቱ አስቸጋሪ ይሆንብናል። ነገር ግን አእምሮአችን ስለ ወደፊቱ ረጅምና ከእግዚአብሔር ጋር አብረን ስለምንኖርበት ጊዜ እንደሚያስብ ሁሉ፣ ወደ ኋላም በመመልከት እግዚአብሔር ፍጻሜ የሌለው አጀማመር እንደነበረው መረዳት ይኖርብናል።"} {"text": ""} {"text": "በዓለም ዋንጫ ለብሄራዊ ቡድኑ 10 ጎል በማስመዝገብ የሚመራው ገብሬል ባቲስቱታ ሲሆን፤ ገየሌርሞ ስታብል እና ዲያጎ ማራዶና በ8 ጎሎች ይከተሉታል፡፡ ሊዮኔል ሜሲ 7 ጎሎች አሉት፡፡"} {"text": "“ጥቃቱ ሲፈጸም ፖሊስ መቆጣጠር ይችል ነበር፤ መከላከልም ይችል ነበር። የባሌ ዞን ፖሊስ መምሪያኮ እዚሁ ከተማችን ውስጥ ነው ያለው። ሆኖም፣ ፖሊስ ምንም አላደረገም። ይሄ በጣም ያሳዝነኛል” – ተስፋዬ ይልማ"} {"text": "በተለያዩ ሀገሮች ከቱሪዝም ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ተቋማት የቱሪዝም አቅም ጥናቶችን መሰረት በማድረግ የቱሪስት መመሪያ መጽሐፍ /Guidebook/ በማዘጋጀትና የቱሪስት መስህቦችን በየሀገሩ በማስተዋወቅ ለሀገር ዕድገት ከፍተኛ አወንታዊ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛሉ፡፡ ለዚህም በመጀመሪያ ደረጃ ሀገሮች ለቱሪስቶች/ለጎብኚዎች ምቹ የሆኑ ባህላዊ፣ ተፈጥሮአዊና ታሪካዊ የሆኑ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ሀብቶቻቸውን በሙያተኞች ያስጠናሉ፡፡ በሁለተኛ ደረጃም በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች የቱሪስት መመሪያ መጽሐፍ /Guidebook/ በየቋንቋው በሙያተኞች አማካይነት ያዘጋጃሉ፡፡ ቀጥሎም በኦንላየንና በኦፍላየን ልዩልዩ አማራጮች የመጽሐፉን ቅጂዎች ለጎብኚዎች በክፍያ ወይም በነፃ በማሰራጨት ጎብኚዎች ወደ ቱሪስት መስህቦች እየጎረፉ የሀገርን ዘርፈብዙ የልማት እንቅስቃሴዎች የሚደግፉ /የውጭ ምንዛሪ ገቢና የገጽታ ግንባታን የመሳሰሉ ጥቅሞችን ለማሳካት/ ሥራዎች በተለያዩ ሀገሮች ይሰራሉ፡፡ በመጨረሻም በየወቅቱ መጽሐፉ እየታደሰ ይበልጥ ተደራሽና ተነባቢ እየሆነ ልማታዊ ሚናውን በየሀገሩ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ልዩልዩ ዘርፎች ሲጫወት ይታያል፡፡ ለዚህም በርካታ የቱሪስት መመሪያ መጽሐፍትን /Guidebooks/ ከየሀገሩ ከኢንተርኔት በማውረድ ማንበብና ከሞላ ጎደል ይህን ሃቅ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡"} {"text": "Related stories ሱዳን ክፉኛ ተመታ የወረረችውን መሬት ማስረከቧ ተረጋገጠ፤ ከዱላው በሁዋላ \" ከኢትዮጵያ ጋር መረዳዳታን መልካም ግንኙነት እንሻለን\" አለች"} {"text": "ይህቺን አባባል ማን እንደተናገራትና የት እንደሰማዋት ባላስታውስም ሀሳቤን ትገልፀዋለችና ርእስ እንድትሆነኝ መረጥኳት፡፡ አዲሱ ዓመት መጣ፣ ባለፈው ሳምንት 2006ዓ.ም ስንለው የነበረው ዓመት 2007 ዓ.ም ሆኖ ከሱም ላይ ዛሬ 6ኛው ቀን ሊነሳለት ነው፡፡ እናም 2007 ከ359 ቀኖች በኋላ አሮጌ የሚለው መጠሪያ…"} {"text": "ጆኒ ዲፕ ..የፓይሬትስ ኦፍ ካራቢያንን.. 5ኛ ክፍል ለመስራት ስምምነት ማድረጉን ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር አስታወቀ፡፡ የፊልሙ 4ኛ ክፍል ..ፓይሬትስ ኦፍ ካራቢያን ስትሬንጅ ኦፍ ታይድስ.. በዓለም ዙሪያ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት የዓመቱን ከፍተኛ የገበያ ስኬት አስመዝግቧል፡፡ ጆኒ ዲፕ ከ..ፓይሬትስ ኦፍ ካራቢያን.. 5ኛ ክፍል ፊልም የሚያገኘው የገቢ ድርሻ 350 ሚሊዮን ዶላር እንደሚሆን ተነግሯል፡፡"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ፍጹም አረጋ በበኩላቸው እንዲህ ያለው ወቀሳ በተሳሳተ መረጃ ላይ የተመረኮዘ መሆኑን ጠቁመው፣ “የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ ቀደም ማንነትን ማዕከል አድርጎ ፣በዋናነት በአማራ ህዝብ ላይ የተደረገ ጭፍጨፋን በተደጋጋሚ አውግዟል፣እጃቸው አለበት የተባሉ ሃይሎች በመማረክ ላይ ናቸው።» ብለዋል።"} {"text": "ጆርጅ በአደም የተጻፈውን በድጋሚ በጢሞና አነበበው። ‹‹አደም የመታደል መንገድ እስላም ብቻ ነው ብሎ ያምናል ማለት ነው?! ከሆነስ ከመነሻው ለምን አልነገረኝም ኖሯል? እያፌዘብኝ ይሆን? ወይስ እስላም በማታለል ላይ ይመሰረታል? እስላም እውን የመታደል መንገድ ነው ብሎ የሚያምን ከሆነ ለምን ይደብቃል? ለምንስ ከኔ ይሸሽጋል?! የሚሸሹት አሳፋሪ ነገር ሆኖ ነው? ወይስ የቤተ ክርስቲያንን ሚስጥራት የመሰለ ሌላው የሃይማኖት ሚስጥር ይሆን?›› ሲልም ራሱን ጠየቀ። በዚህ የሀሳብ ማዕበል ውስጥ እያለ ካትሪና መጣች . ."} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "በአንፃሩ ደግሞ ከ5 ሺህ ዓ.ዓ. አስቀድሞ ግሪካዊው ሄሶይድ፣ ከዚያም ኦቪድም ሆነ ቡልፊንችስ በጻፏቸው ሥራዎቻቸው የጥንታዊ ግሪኮች፣ ቀጥሎም፣ የጥንታዊ ሮማውያን የሚቶሎጂ እሳቤዎችና ታሪኮች የአባይ ምንጭ ኢትዮጵያ መሆኗንና በምድር ውስጥ ከቶም ይጓዝ እንዳልነበረ ይተርኩት ነበር። በእርግጥ ግሪኮች የአባይ ምንጭ መነሻው ከምድር ውስጥ መሆኑንና ይህ የሆነበትን መንሥዔ-ነገርም አምላከ ፀሐይ (ፌቦስ) ከኢትዮጵያዊቷ ክሌመን ከወለደው ከጀብደኛው ብላቴና ከፌጦን ጦሰኛ ድርጊትና ታሪክ ጋር በማያያዝ እንዲህ ሲሉ መለኮታዊም ዓለማዊም ትርጉም ይሰጡት ነበር። ይኸውም አምላከ- ፀሐይ (በጥንታዊ ግሪክ “ፌቦስ”) የፀሐይን ሠረገላ ልጓም ይዞ የኹረት መሥመሯን ሳይስት ከፍ ሳይል ወይ ዝቅ ሚዛን ጠብቆ የሚያዞራት ቢሻው እንደ ሰው በምድር እንደ እግዜር በሰማይ መኖር የሚችል ዲበ-ኩሉ"} {"text": "ብዙዎች ውጫዊ ከሆነውና ከሚጨበጠው ነገር ሰላምን ለማግኘት ይጣጣራሉ፤ ወደ ውስጣቸው መመልከትን ግን ቸል ብለዋል፡፡ በውስጣቸው ሊገኝ የሚችለውን ይፈራሉና፡፡ ስለሚጨነቅ አእምሮአቸው አስጨናቂውን ዓለም ይኮንናሉ፡፡ ፈውስ ግን መጀመር ያለበት ከውስጥ ልባቸው ነው፡፡"} {"text": "* ብዙዎች ላንቃቸው እስኪነቃ ለመንደራቸው ይጮሃሉ ፤ ስለጎጣቸው ይዘምራሉ ። ወንዛቸውን ያመልካሉ ። ስለ ሌላው ወንዝ መድረቅ ፣ ስለ ወዲያኛው ቀዬ መጎስቆል ይተጋሉ ። ከዚያኛው መንደር ቅዱስ ይልቅ የራሳቸው መንደር እርኩስን ይቀድሳሉ ። የጎጣቸው ካልሆነው ሊቅ ይልቅ የጎጣቸውን ደንቆሮ ያነግሳሉ…."} {"text": "ካሳ አልሳቀም። አዝማሪው የከፈተውን ተውኔት እንዴት መቀጠል እንዳለበት እያሰበ ይሆናል። ደጃዝማች ካሳ፣ ራሱን የመለኮት ተውኔት ፍሬ አድርጎ ስለሚቆጥር ፍርዱን ሳይቀር ተውኔታዊ ማድረግ ይወድ ነበር። የራስ አሊን እናት በማረከም ጊዜ “ገረድ ትሰለጥናለች እመቤት ትፈጫለች” የሚለውን የፍካሬ ኢየሱስ ትንቢት ለማስፈጸም ወይዘሮ መነን ባቄላ እንድትፈጭ ፈርዶባት ነበር። “የኮሶ ሻጭ ልጅ” ብሎ የሰደበው ቀኛዝማች ወንድይራድን ደግሞ “እናቴ ከገበያ ሳይሸጥላት የቀረ ኮሶ ስላለ እሱን ተጋበዝ” ብሎ፣ ከመጠን ያለፈ ኮሶ አስግቶ ለመቅጣት የሆነ የተውኔት ስጦታ ያስፈልጋል። ያገራችን ጸሐፌ ተውኔቶች በፍቅሩ የነሆለሉት ብጤያቸው ስለሆነ መሆን አለበት።"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "በመጨረሻም ኢትዮጵያ ከእራሷ ሀብት አፍርታ፣ወደውጭ የሚላክ ምርት ጨምራ የውጭ ምንዛሪ አግኝታ የመኖር አቅሟን ላለፉት 23 ዓመታትም መፍጠር አለመቻሏ አመላካች አንዱ መንገድ ይህ አሁን በቅርብ ቀናት ውስጥ አውሮፓ ላይ ''ልንበደር ነው አድገናል'' የሚለው መግለጫ በኢህአዲግ/ወያኔ ባለስልጣናት ሊሰጥ መሆኑ ነው።የእድገታችን መገለጫ መበደር እንዴት ሊሆን ይችላል? ፖለቲካዊ ዝናን ለማግኘት የተገቡባቸው ትልልቅ ፕሮጀክቶች ወሳኝ ግን ጠቃሚ የነበሩትን እንደ በምግብ እራስን መቻል፣ወዘተ ፕሮጀክቶች ችላ እንዲባሉ አላደረገም ወይ? ይህ የተሳሳተ የፖሊሲ ውሳኔ ዛሬ ዋጋ እያስከፈለን አይደለም ወይ? ነገሩን በአንክሮ ለተከታተለው ሰው አሳዛኝ ነው።ጥያቄው ግን አይቆምም የግሪክን ብሔራዊ ህልውና የተፈታተነ ''ሶቨሪን ቦንድ'' ለኢትዮጵያ እንዴት ይሰራል?"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ወያኔ የሃውዜንን ህዝብ በእቅድ አስጨርሶ የትግራይን እና የአለምን ድጋፍ አገኘ። ዛሬ ውጪ የሚኖሩ ኦሮሞችን ደጋፍ ለመሸመት የወያኔን ተሞክሮ ወሰደ። ይህ መንገድ ዛሬ አያዋጣም።"} {"text": "አንድ ሰው ከእርሱ ቀድሞ የኖሩት ወገኖቹ እነማን እንደነበሩ ምንስ እንደፈጸሙ ለማወቅ መጠበብ ሰብዓዊ ሕግ ነው። ሰውዬው ከአንድ ለሃገሩና ለወገኑ ታላቅ አገልግሎት የፈፀመና የታመነ ቤተሰብ አባል ከሆነ ኩራት ይሰማዋል። የከሃዲና የባንዳ ልጅም ከሆነ ሃፍረቱ የትየለሌ ነው። ለኩሩው ሰው ሌሎችም የሚገባውን ክብር ይሰጡታል። ለሃፍረታሙም እንደዚያው የሚገባውን አይነፍጉትም። የታላቅ ቤተሰብ ልጅም በበኩሉ ከቤተሰቡ በላይ ለመጨመር ይፍጨረጨራልም። ስለዚህም ታሪክ የወደፊት እርምጃዎችን አነሳሽና አትጊ ሆኖ እናገኘዋለን።"} {"text": "ጉልህ የሆነውን አያካትት አካላዊ እንቅስቃሴ, በንጹህ አየር ውስጥ የእግር ጉዞዎችን ይመርጣሉ። ከባድ ነገርን አንሳ ፣ አይሮጡ ፣ ብስክሌት አይነዱ። ከበረራው ጋር ተያይዘው በሚመጡ የግፊት ጠብታዎች ምክንያት በአውሮፕላን መብረር የማይፈለግ ነው።"} {"text": "ዝክረ ሰማዕት !!!!!!!!!!!!!!!! ሳሙኤል አወቀ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት ሲባል ለ27 ዓመታት የተገድሉት የተፈናቀሉት ሥፍር ቁጥር የለውም አንድነቱ በዘር ፖለቲካ ሂሳብ ሲወጋ ነው የኖረው አሁንም ለውጥ አለ እየተባለ ለአንድነቱ ኃይል አድሪስ እንዳይኖረው ተደርጓል በኢትዮጵያ Play April 13, 2019"} {"text": "በአጠቃላይ ሲታይ በአገራችን ምድር በመንግስት የሚደገፍ ጠቅላላውን ህዝብ የሚጠቅም ሁለ-ገብ ልማት ተግባራዊ በመሆን ላይ ነው እየተባለ ባለማወቅ ዝም ብሎ የሚናፈሰው ፅንሰ-ሃሳብ በተለይም ታዳጊውን ወጣት በማሳሳት ላይ ይገኛሉ። በአገራችን ምድር አብዮታዊ ዲሞክራሲና በመንግስት የሚደገፍ ልማት ሲካሄድ ታይቶ አይታወቅም። ይህንን ሁሉ ትተን በአገዛዙ ዘንድ ያለውን የዲሞክራሲ ባህላዊ ውይይት ጉዳይ በምንመረምርበት ጊዜ በኢህአዴግ አገዛዝ ውስጥ የፖሊሲ ክርክር ሲካሄድ ሰምተን አናውቅም። በመሀከላቸውም የሀብት ዘረፋንና መደለብን አስመልክቶ ክርክርና ውይይት ተካሂዶ አያውቅም። ዕድገትም በዚህ መልክ ነው የሚገለጸው ? ብለው ጠይቀውና ተከራክረው በፍጹም አያውቁም። ከዐመት ዐመት የገንዘብ ቅነሳ ፖሊሲ በማካሄድና የፕላንቴሽን ኢኮኖሚ በማስፋፋት አገሪቱን ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ ከተዋታል። የአገራችንን ትላልቅ የእርሻ መሬቶች አበባና ሸንኮራ አገዳ እንዲተከልባቸው በማድረግ የካፒታሊስት አገሮችን የባሰ በሀብት ክምችት እንዲደልቡ እያገዙ ነው። በአንፃሩ ግን ሶቭየትህብረት በሌኒንም ሆነ በስታሊን ጊዜ፣ እንደዚሁም በቻይና የአብዮት ወቅት በእነ ማኦሴቱንግና በዴንግ ሲያዎፒንግ መሀከል የኢኮኖሚ ፖሊሲንም አስመልክቶ የጦፈ ክርክር ይካሄድ ነበር። አብዮትን ያካሄዱና አብዮታዊ ዲሞክራሲን ተግባራዊ ያደረጉ እነዚህ አገሮችና ሌሎች የምስራቅ አውሮፓ አገሮች የአገሮቻቸውን የእርሻ መሬቶች ወደ ፕላንቴሽን ኢኮኖሚ በፍጹም አለወጡም። ስለሆነም የድሮውን አገዛዝ የዲሞክራሲያዊ አብዮታዊ መንግስት እያልን ከመጥራት ይልቅ በምዕራቡ ዓለም የሚደገፍ ፀረ-ዲሞክራሲና ፀረ-ዕድገት አገዛዝ እያልን ብንጠራው ለትግል የሚያመች ይሆናል። ከተጨባጩ ሁኔታ ጋር የማይስማማ ፅንሰ-ሃሳብ የምንጠቀምና የምናራግብ ከሆነ የችግሩን ምንጭ በሚገባ ልንረዳ አንችልም ማለት ነው። ዋናውን ችግር ካልተረዳን ደግሞ ፍቱን የሆነ መፍትሄ ማቅረብ አንችልም። ስለሆነም ስለአንድ ህብረተሰብ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ቀውስ በምናወራበት ጊዜ መሰረታዊ ችግሩን በሚገባ መረዳት ያስፈልጋል። ይህንንም በቲዎሪ በሚገባ መተንተን አለብን፤ ምክንያቱም ካለቲዎሪ ድርጊት ወይም ተግባር ሊኖር አይችልምና።"} {"text": "አዳኞች ጫካ ወርድው አንድም ጥንቸል፣ አንዲት ወፍ ቀበሮና ተኩላ አንበሳና አነር ዝሆንና አውራሪስ እንዳይገድሉ እዚህ „ይህን የሚያደርጉ ግለሰቦች ይቀጡ ይታገዱ“ ይባላል።"} {"text": "ሀትሪክ፡- …ባህር ዳር ሁለት አይነት ቡድን ነው…በሜዳው ሲጫወት ያለመሸነፍ ሪከርድ ቢኖረውም ከሜዳው ውጪ ሲጫወት በውጤትም በአጨዋወትም ይለያያል ሲሉ ይሰማል፤በአስተያየቱ ትስማማለህ?"} {"text": "የኤች.ፒ.ኤፍ ተከታታይ የባህር አድማስ የታርጋ ማቀዝቀዣ የጂኤፍ (ጄ) ተከታታይ ከፊል-የእውቂያ የታርጋ ማቀዝቀዣ ከማቀዝቀዣ ክፍል ጋር የ GA ጂኤፍ ተከታታይ የመደርደሪያ ንጣፍ ማቀዝቀዣ WF (J) የተከታታይ ሳህኖች ማቀዝቀዣ ከማቀዝቀዣ ክፍል ጋር WA WF ተከታታይ አግድም የታርጋ ማቀዝቀዣ የአየር ፍንዳታ ማቀዝቀዣ YT-4 ኤጄተር አሉሚኒየም-ቅይጥ የቀዘቀዘ ትሪ የቪፒኤፍ ተከታታይ ቀጥ ያለ ጠፍጣፋ ማቀዝቀዣ"} {"text": "ስለዚህም ግንቦት 22 ቀን 1935ዓም ንጉሱ በሐረር ከተማ ተገኝተው ለሐረር ሕዝብ በተለይም ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ከዚህ አዲስ ሞዴል የተነሳ ኢትዮጵያ የክርስትያን አገር ብቻ ተብላ እንደማትጠራ፣ አገሪቱ የሁሉም ሃይማኖት የሁሉም ሕዝብ ዘር በእኩልነት የሚኖርባት አገር እንደምትሆን ተናገሩ፡፡ ለሁሉም ሃይማኖት የሕገ መንግስት እኩልነት እንደሚኖር ቃል ገቡ፡፡ ሙስሊሙን ማህበረ ሰብ በስጋት ውስጥ ያስቀመጠው ጭንቀት የሃይማኖት ጭቆና ይኖራል የሚለው ስለነበር፣ ሃይማኖት የግል ጉዳይ ሲሆን አገር ግን የጋራ ናት – የሚለው አጠቃላይ መርሆና አባባል እንዲሆንና በሁሉም ውስጥ እንዲሰርፅ ጥረት ተደረገ ከዚህም ጥረት የተነሳ በአገሪቱ በስፋት የሚታወቀው አባባል “አገር የጋራ ነው ሃይማኖት የግል ነው” የሚለው ይፋ ሆነ፡፡"} {"text": ""} {"text": "የህያው ቃል ቤተ ክርሰቲያን ተልዕኮ ወንጌልን መስበክና መኖር ሲሆን ቤተክርስቲያንም በኢየሱስ ክርሰቶስ ፀጋና ዕውቀት የምታድግ የእግዚአብሄር መንፈስና እውነት የሚመራት የአማኞች አካል እነደሆነች የእውነትን ቃል በማመንና በመከተል ፀንታ ትቆማለች።"} {"text": "በአንቀፅ 29 መሰረትም ማንኛውም ዜጋ ሀሳቡን በማህበራዊ ሚዲያም ይሁን በሌላ መንገድ ያለ ቅድመ ምርመራ የማስተላለፍ መብት የተሰጠው ቢሆንም ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ሲባል ግዴታዎችም መቀመጣቸውን ነው የሚጠቅሱት።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "እኔ ይሄን ካልኩኝ ዘንዳ ዛሬ አቶ ታከለ ኡማ እና ሌሎች ባለሥልጣናት በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ብለው “ሳናውቅ ለበደልናችሁ ይቅርታ” ያሉበትን መንገድ መፈተሽ ደግሞ የእናንተ ሥራ ይሁን። ይህ አይነቱ ይቅርታ አምና እና ካቻምና ከተደረጉት የይቅርታ ጥያቄዎች በምን ይለያሉ? ከዛስ በይቅርታው ማግስት ምን ሆነ?"} {"text": "የብሄራዊ መረጃ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ባለፈው ዓመት ከከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በደህንነት ፣ በኢንተለጀንስ፣ በስትራቴጂክ ጥናትና በቋንቋ የትምህርት መስኮች በዲግሪና በዲፕሎማ ስልጠና ለመስጠት እውቅና ማግኘቱ ይታወሳል፡፡ (ኢ.ፕ.ድ)"} {"text": "ማናቸውንም የኤሌክትሪክ ዑደት ትልም (አናሎግ ኤሌክትሮኒክስም ሆነ ዲጂታል ኤሌክትሮኒክስ ለማቀነባበር የኤሌክትሪክ ኢንጂነሩ በያንዳንዷ የዑደቱ ነጥብ ላይ ሊኖር የሚችለውን የቮልቴጅ እና ጅረት መጠን በግልጽ ሊተነብይ ይገባል። በአንድ ዑደት ውስጥ ገቢውም ሆነው ወጭው የኤሌክትሪክ ድግግሞሽ የማይቀየር ከሆነ ያ የዑደት ሥርዓት ቀጥተኛ ዑደት (ሊኒያር ሰርኪዩት)ይባላል። እኒህ ወገን ዑደቶች የአቅጣጫ ቁጥርን በመጠቀም በእጅ ስሌት ሊሰሉና ሊተነተኑ ይችላሉ። ሌሎች ዑደቶች ጠባያቸውን በተመጣጣኝ ቀጥተኛ ዑደት በመተካት ወይንም ለዚህ ተግባር ተብሎ በተሰራ ሶፍትዌር፣ በኮምፒውተር ብቻ ሊተነተኑ ይገባል። ለዚህ ተግባር ተብለው ከተሰሩ ሶፍትዌሮች HSPICE ተጠቃሽነት ሲኖረው፣ ለትንተና ከተፈጠሩ የኤሌክትሪክ ሶፍትዌር ቋንቋወች VHDL-AMS እና verilog-AMS በኤሌክትሪካል እና ኤሌክትሮኒክ ኢንጂኔሮች ዘንድ ታዋቂነት ካገኙ ወገኖች ናቸው።"} {"text": "በዚህ ትርጉም ውስጥ አቢሲኒያዊያን ወይም ቢያንስ “አቢሲኒያኛ ህዝብ ናቸው” የሚባሉት አማራዎች እና ትግሬዎች ብቻ ናቸው ፡፡ ይህ ትርጓሜ በአብዛኛው ጥቅም ላይ የሚውለው በተወሰኑ የአውሮፓ አንቲባዮሎጂስቶች እና በአንዳንድ የብሔረሰብ ምሁራዊ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም እንደ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአፓ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ነው ፡፡"} {"text": "ከነገ ጀምሮ ከ100 ሺህ በላይ ነባሩን ብር በእጃቸው በግለሰቦች እጅ የሚገኝ ነባሩ ብር ተወርሶ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ተናገሩ።"} {"text": ". የአብነት ትምህርት ቤቱ በየሁለት ዓመቱ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር በሀገረ ስብከቱ በአገልጋይ እጦት ምክንያት የተጓደለውን መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲጠናከር እና የተዘጉትን እንዲከፈቱ ያደርጋል፣"} {"text": "ሰው ድኅነትን የሚያገኘው በክርስትና ሕይወቱ ውስጥ ለእምነትና ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት በመክፈል፤ ዘወትር በክርስቲያናዊ ሥርዓት፤ በምስጋናና በሕገ እግዚአብሔር ሲኖር ነው፡፡ ነገር ግን ዓለማችን በአሁኑ ጊዜ በኃጢአት ማዕበል ውስጥ ተዘፍቃለች፤ መከራ፤ ሥቃይ፤ ችግር፤ እንዲሁም ጦርነት በየሀገሩ በዝቷል፡፡ ትንቢቱም እንደሚገልጸው «ሕዝብ በሕዝብ ላይ፤ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣሉ፤ በየሀገሩም ረኃብ፤ ቸነፈርም፤ የምድር መናወጥም ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ ያንጊዜም ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም፤ ስለ ስሜም በሰዎች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፡፡ ያን ጊዜም ብዙዎች ሃይማኖታቸውን ይለውጣሉ፤ እርስ በእርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ፤ እርስ በእርሳቸውም ይጣላሉ» (ማቴ. ፳፬፥፯-፲)፡፡"} {"text": ""} {"text": "10 ሺህ 5 መቶ ኢትዮጵያውያንና 190 ትውልደ ኢትዮጵያውያን መስራች የሆኑበት አሀዱ ባንክ፤ በ2025 በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ መሪ ሆኖ ለመውጣት ግብ አስቀምጦ የተመሰረተ ነው ተብሏል።"} {"text": "የጓንግ ጦርነት ምስጢር ሴራ ሲጋለጥ ሰሞኑ በተከታታይ እለታት ጭልጋ ላይ የቅማንትን ንጹህ ህዝብ በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ለደምሰስና የቅማንትን ኮሚቴም አሳዶ ሙሉ በሙሉ መረሸን በሚል ስንኩል እቅድ ኦፕሬሽን ተሰርቶ በቅማንት ገበሬና በነ አገኘሁ ተሻገር “ምድር [Read More]"} {"text": "ታድያ አንተ እንዴት ትድናለህ? ራስህን መቀየር ሲገባህ ዓለምን ልትቀይር ተነሣህ፡፡ መቀየር የነበረብህ የምታየውን ነገር ሳይሆን አንተ የምታይበትን መንገድ ነበር፡፡ አረንጓዴውን መነጽር ብትገዛ ኖሮ አንተ ዓለምን አረንጓዴ አድርገህ ታያታለህ፡፡ ሌላው ደግሞ እንደሚፈልገው ቀይም፣ ጥቁርም፣ ነጭም፣ ቢጫም አድርጎ ያያታል፡፡ አሁን ግን አንተ አረንጓዴ ስለምትፈልግ ብቻ ዜጎችህ ሁሉ አረንጓዴ እንዲያዩ፣ አረንጓዴ እንዲለብሱና አረንጓዴ እንዲበሉ አደረግካቸው፡፡ ካሚ(ፈጣሪ) ልዩ ልዩ አድርጎ የፈጠረውን ሕዝብ አንተ አንድ ዓይነት ልታደርገው ፈለግክ፡፡ ያውም ላንተ ሲባል፡፡"} {"text": "ኣብ ኤርትራ፣ መጻንዕቲ ንምክያድ ኣጸጋሚ እኳ እንተኾነ፣ ካብ ባንክ ዓለምን ካልኦት ኣብ ኤርትራ ናይ ምስራሕ ኦድል ዝረኸቡ ኣካላትን ብዝተኣከበ ጸብጻባትን’ዩ ኤርትራ ምስ ቀዳሞት 20 ብብልሽውና ዝተቖማጥዓ ሃገራት ክትስራዕ ኣኽኢሉዋ።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "በሞስኮ ውስጥ በ 1340 ዓ.ም. ወደ ከተማው ለመመለስ የተቃረበ ውንጀላ በጊዜ ሂደት ብዙ ለውጦችን ተመልክቷል. በአሁኑ ጊዜ ሞስኮ በአጠቃላይ ለጎብኚዎች በጣም አይቀዘቅዝም, እና ዓመቱን በሙሉ በሚቀዘቅዝበት ጊዜ ብቻ አይደለም. የሆቴል ወይም የጉብኝት መመሪያ ወረቀት የሚያስፈልጋቸው እጅግ በጣም ጥብቅ እና ውድ የሆነ የቪዛ መስፈርቶች ከማግኘት በተጨማሪ ብዙውን ጊዜ መንገደኞች በጣም አሳዛኝ አሰቃቂ ትራፊክ እና ለአካባቢው ነዋሪዎች ያላቸው አመለካከት ዝቅተኛ ነው. ከዚህም ባሻገር ብዙ ተጓዦች በመጓጓዣና በመዝናኛ በተካሄዱት ከተሞች ውስጥ መጥፎ ጠንቃቃዎቹን የአካባቢውን ምግብ ይሰጡ ነበር ."} {"text": "እቲ ጠለብካ በቲ ናይቲ ዋኒን በረራ መርበብ ሓበሬታ ክትልእኮ እንተ ዘይኽኢልካ፡ ነቲ ናይ ኤውሮጳዊ ሕብረት ናይ ይግበኣኒ ፎርም ተጠቐም፡ ነቲ ፎርም ድማ ናብቲ ናይ በረራ ዋኒን ወይ ኩባንያ ለኣኮ።"} {"text": "ለምሳሌ ቀላል ማብራት ፣ እጅ መጨረስ ፣ መሳም ፣ ሳህኖችን ማስወገድ… ወዘተ አጠራጣሪ ነገር እንዳደረጉ ወዲያውኑ እጅዎን መታጠብ አለብዎት ፡፡ ወይም እንደአስፈላጊነቱ የተለወጡ ጓንትዎችን ይልበሱ"} {"text": "ቭላድሚር ፑቲን ግን የስልጣን ዘመናቸውን አሀዱ ብለው ከጀመሩበት በነሐሴ 16 ቀን 1999 ዓ.ም ጀምሮ፣ ከመስከረም 11 ቀን 2001 ዓ.ም የአሜሪካ የሽብር ጥቃት እስከ አሁኑ የዩክሬን አብዮት ድረስ ከላይ የጠቀስኳቸውን የሀገር ውስጥና የውጭ ፖሊሲያቸውን ለማሳካት፣ ታሪክ የፈጠረላቸውን አጋጣሚዎች ሁሉ አለአንዳች ማመንታት ለመጠቀም ሞክረዋል፡፡ ስልጣናቸውን ለመቀናቀን ሞክረዋል ከተባሉት የቀድሞው የራሺያ ቁጥር አንድ ከበርቴ ሙሚካኤል ኮዶሮቭስኪ እስከ የቸቺኒያ አማጺያን ድረስ ያሉትን “አፈንጋጮች” እንደ ብረት በጠነከረው ክንዳቸው ልክ በማስገባት የሀገር ውስጥ መረጋጋት ፈጥረዋል፡፡"} {"text": "የኖቤል ሽልማት እ.ኤ.አ ከ 1901 በኬምስትሪ ፣ በፊዚክስ ፣ በፊዚዮሎጂ ፣ በሜዲስን ፣ በሌክቸረር ፣ በሰላም እና በኢኮናሚክስ ዘረፍ ለይ አመርቂ ስራ ለሰሩ በያመቱ ይሰጣል ። ለመጀመሪያ ጊዜ በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚ የሆነው ጀርመናዊው ዊልሄልም ኮናርድ ሮንቴን ሲሆን ኤክስሬን ተመራምሮ ስላገኘ አሸናፊ ሆኗል ። ታዲያ በአሁኑ 2020 በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚዎች ሳስት ተመራማሪዎች ናቸው ። ሳስቱም ተሸላሚዎች […]"} {"text": "ቅዱስ እስጢፋኖስም ይሁን ኤረር ሥላሴ አብያተክርስቲያናት ሁለቱም መምህሩ አገልግሎታቸውን የሚሰጡባቸው/ የሰጡባቸው ማለት ነው- የኢ/ኦ/ተ/ቤ ንብረት ናቸው። እውነት ችግሩ ያለው ከቦታው ነው ወይስ አገልግሎቱ ላይ ነው?"} {"text": ""} {"text": "ፌብሩዋሪ (እንግሊዝኛ: February) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሁለተኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የጥር መጨረቫና የየካቲት መጀመርያ ነው።"} {"text": "በፍትሐ ብሔር መሥመሩ እንደገና ሊታይ የሚችልበት ዕድል በመጠኑም ቢሆን ገርበብ ብሎ ተከፍቷል፡፡ በወንጀል ሕጉ ግን የተከረቸመ በር ነው፡፡ ከወጣ ከግማሽ ምእተ ዓመት በላይ የሆነው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕጋችን በዚህ ሁሉ ዘመን በሩን እንደዘጋው ይገኛል፡፡"} {"text": "ኢትዮጵያን አንዳንዶች በአንዳንድ መድረኮች ላይ በተነገሩ ንግግሮች ወይንም የተንሸዋረረ የግለሰቦች የፖለቲካ እና ታሪካዊ ትንተና አንፃር እየተመለከቱ ተስፋ አስቆራጭ ደረጃ እንደደረሰች የሚገምቱ አሉ።ይህ ግን የተሳሳተ አስተሳሰብ ነው።ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበት የፖለቲካ ሁኔታ ተስፋ አስቆራጭ አይደለም። ተስፋ አስቆራጭ አድርጎ የሚያቀርበው ስልጣኑን የሙጭኝ ብሎ ሕዝብ እየገደለ እና እያሰረ የሚገኘው ሕወሓት ነው።ይህ ማለት ግን ከሁሉም ወገን ስልጡን አካሄድ መሄድ አይጠበቀም ማለት አይደለም።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "በኦሮምኛና በአማርኛ ቋነቋዎች የተዘፈነው \"አባ ዳማ\" የሚለው የወንዲ ማክ ዘፈን፤ በተለይም የኢትዮጵያና ባህልና ወግ ለማጉላት ከመሞከሩም በላይ፤ የሁለቱን ብሔሮች ስረ መሰረታዊ ቁርኝትና አንድነት ያመላክታል። ሁለቱ ብሔሮች የአገሪቱ የድልድይ ቋሚ መሰረቶች ስለመሆናቸው ወዝ ባለው የፍቅር ዜማና ግጥም ወንዲ ማክ በዚህ ዘፈኑ ስለኢትዮጵያዊነት ይሰብካል።"} {"text": "በግንቦት 1977 የተካሄደው ብሄራዊ ምርጫ ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ ትግሎችን ያወሱት ፕሮፌሰር ሀርብሰን፣ ከኢትዮጵያ ጋር በሽብርተኛ ዙሪያ ትብብር ያላት አሜሪካ በሃገሪቱ ዴሞክራሲ እንዲያብብ ትብብር ማድረግ እንዳለባት ባቀረቡት ገለጻ አመልክተዋል።"} {"text": "ዛሬ ወደ ትምህርት ቤታችሁ በምናብ ልመልሳችሁ፡፡ ስንቱን ማስታወስ ይቻላል? ከበር ላይ ያሉት ጥበቃዎች፤ የመማሪያ ክፍሎቻችሁ፤ መምህራን (የምትወዷቸው የምትጠሏቸውንም ሊሆን ይችላል)፤ ቤተ-መፅሐፍት፤ ካፊቴሪያው፤ ሽንት ቤቱ..."} {"text": "የመዝናኛ ፓርክ “ቱሰንፍሪድ” ፡፡ አድራሻ-ሆዩንግስለታ ፣ 1407 አስ (ከኦስሎ በግምት 20 ኪ.ሜ. ነው) ፡፡ በዚህ ፓርክ ውስጥ በስካንዲኔቪያ ውስጥ እጅግ በጣም የመዝናኛ ፓርክ ዝና አግኝቷል ፡፡ የብረት ነርቮች ካሉዎት ‹የፍጥነት ጭራቅ› እንዲሞክሩ እንመክራለን-በ 6,000 ፈረስ ኃይል ያለው የሩጫ መኪና በ 90 ሴኮንድ ውስጥ በ 2 ኪ.ሜ በሰዓት ፍጥነት ያዳብራል እናም ሰልፉ 7 ጊዜ እራስዎን በአንድ ሁኔታ ውስጥ ያገኛሉ የክብደት ማጣት። በተጨማሪም የውሃ ፓርክ ፣ የልጆች መስህቦች እና ብዙ ካፌዎች አሉ ፡፡"} {"text": "እኛ ክርሰቲያኖች እንጂ ወሎዬ፣ጎጃሜ ወይም ትግሬ ... አለመሆናችንን እንዴት መረዳ አቃታቸው ሰሲኖዶሱና ካቴድራሉስ የማን ነው የኢትዮጲያ ወይስ ... እንደው በፈጣሪ ወዴት እያመራነ ነው"} {"text": "ንድፍ አውጪ ፣ አርቲስት ፣ አርክቴክት ፣ ፈጠራ ወይም የምርት ስም አቀናባሪ ነዎት? ለማጋራት ጥሩ ጥሩ ንድፍ አለዎት? በዓለም ዙሪያ ካሉ ዲዛይነሮች ፣ አርቲስቶች ፣ አርክቴክቶች ፣ ፈጠራዎች እና የምርት ስሞች የመጀመሪያ እና የፈጠራ ዲዛይኖችን ለማተም በጣም ፍላጎት አለን። ዛሬ ዲዛይኖችዎ እንዲታተሙ ያድርጉ ፡፡"} {"text": "ህይወት ወደ ማህበራዊ ህይወት ያመራል!... ማህበራዊ ህይወት፤ አንዱ የሌላውን ዝምድና አብሮነትና አጋርነት የሚሸምትበት መድረክ ነው፤ ዝምድናና ወዳጅነት ደሞ የሚያስከፍሉት ዋጋ አለ፤ ሀዘንና ደስታን ለመካፈል ብድር በምድር ለመመለስ ሰው ይተጋል!... ለእከሌ... ይህን ብሰጥ ለእከሊት ይህን ባደርግ... እከሌ... ጋር... ይህን ገዝቼ... ብሄድ... ወዘተ... ብዙ ጥያቄ ብዙ የቤት ስራ፤ ብዙ የልብ መሻት ብዙ የህሊና እዳ ተግተልትሎ ይመጣል፡፡ ያሰቡትን መፈፀም መቻል፣ ያሉትን አድርጐ መገኘት የውስጥ እርካታን የውጭ ኩራትን ያላብሳል፡፡ ህይወት ያለማህበራዊ ህይወት ጐደሎ (የማይሞከር) ነው!... የማህበራዊ ህይወት ግዴታዎች ደሞ መስጠትና መቀበልን ምርኩዝ አድርገው ይኖራሉ፤ ማህበራዊ ህይወት ደስ ይላል... ደስ ከማሰኘቱም የተነሳ ማህበራዊ ኑሮን ይፈጥራል... ኑሮ ደሞ ከቀድሞዎቹም አመታት በከፋ ሁኔታ ካቻምናና አምና አለቅጥ ኮምጥጧል፡፡ ሰው ምን ይዤ?... በምን ተጉዤ ምን ለብሼ? ማንን አስከትዬ? ካለው ልቀላቀል? እያለ መጠበብ መጨነቅ፤ መሸሽ መደበቅ፤ መዋሸት መራራቅ ይዟል፡፡ mÀW ምን ይዞ እንደሚጠብቀን ባናውቅም ያለፈው ዓመት ማህበራዊ ህይወታችን በኑሮ ጡጫ ያለርህራሄ ተደቁሷል!..."} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ዝክረ ሰማዕት !!!!!!!!!!!!!!!! ሳሙኤል አወቀ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት ሲባል ለ27 ዓመታት የተገድሉት የተፈናቀሉት ሥፍር ቁጥር የለውም አንድነቱ በዘር ፖለቲካ ሂሳብ ሲወጋ ነው የኖረው አሁንም ለውጥ አለ እየተባለ ለአንድነቱ ኃይል አድሪስ እንዳይኖረው ተደርጓል በኢትዮጵያ Play April 13, 2019"} {"text": "ምንም እንኳን እኔ የኦርቶድክስ እምነት ተከታይ ባልሆንም ድረገጽህን(ጡመራህን) በየጌዜው እከታተላለሁ።መሰረታዊውን እምነትህን ባልጋራም የአጻጻፍ ስልትህንና የማህበረ-ሰብ አመለካከትህን አደንቃለሁ። አንዳንድ ትምህርቶችንም አግኝቼበታለሁ።"} {"text": "የኮርፖሬት ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሞላልኝ ከሳቴብርሃን ኮርፖሬሽኑ ከክልሎች ጋር በመሆን የማህበራዊ ኃላፊነቱን በብቃት እየተወጣ መሆኑን በመግለፅ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና የሐረር ክልል መስተዳደር ላደረገላቸው መልካም መስተንግዶ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ ያደኑ ትርፌሳ የኮርፖሬሽኑ ምክትል ስራ አስፈፃሚ ኦፕሬሽን ዘርፍ አማካሪ በበኩላቸው ኮርፖሬሽኑ የጀመረውን የማህበራዊ ኃላፊነት ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል እንደሚቀጥል አስረድተዋል፡፡"} {"text": "ፈፃሚ ዳይሬክተር ማሕበር ልምዓት ትግራይ ዶ/ር ኣክሊሉ ሃይለሚካኤል ብግዲኦም፤ ማሕበር ልምዓት ትግራይ ምስ ዝተፈላለያ ትካላት ስሙር ግንባር ብምፍጣር ሃፍቲ ማልት ከሰስኑ ኣብ ዝኽእሉ ዓውደ ስራሕቲ ኣትያ ንምስራሕ ድልየት ከምዘለዋ ምስ ኖርዘርን ስታር ትሬዲንግ ሓላፍነቱ ዝተወሰነ ውልቀ ማሕበር ብሓባር ንምስራሕ ቅሩብቲ ምዃና ገሊፆም።"} {"text": "የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በሪያድ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ በጋራ በመሆን ለአመታት በዓሉን አክብርዋል። ለኢትዮጵያውያን በሳውዲ አረቢያ ቆይታቸው ከአጓጊ ሃገር አቀፍ በዓላት መካከል ይኸው በዓል በትልቁ የሚ..."} {"text": "ወደ LifeBogger የእስያ-ውቅያኖስ እግር ኳስ ምድብ እንኳን በደህና መጡ። እዚህ እኛ ከእስያ እና ኦሺኒያ የመጡ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የልጅነት ታሪኮችን እና ያልተጨመሩ የህይወት ታሪክ እውነቶችን እናቀርባለን ፡፡ የእኛን የእስያ-ውቅያኖስ ምድብ ወደሚከተለው ንዑስ ክፍል እንከፍላለን ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ለጉድ የታደለ ዘመን ላይ ነው ያለነው፡፡ ይህን ማስተካከል የሚችል አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እባካችሁ ወገኖቼ ሁላችንም ተግተን እንጸልይ፡፡ ከመካከላችን አንድ ሁለት የዋህ ልብ ያላቸው ደጎችና ቅኖች መገኘተታቸው አይቀርም ይሆናል፡፡ ጌታ የእነሱን ጸሎት ይሰማና መላ ይሰጠናል፡፡"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ያለ ወትሮው ዘር ሳልቋጥር እንዲሁ ሌጣዬን ሆኜ ሠው የመሆን አባዜ አውርጄ አውጥቼ አጢኜ ግብሩ ከምክሩ ሲጣረስ ሲጎድል ከሰውነቱ አንድ ቀን እራሱን ሳይሆን... እንደነ እንትና እየኖረ እገሌን መስሎ መሞቱ። ውሃ ቅዳ ውኃ መልስ ሰው መሆን አቦ ደበረኝ ሲያምርሽ ይቅር እንዳትሉኝ # እንሰሳ መሆን አማረኝ በቃ አማረኝ እንስስነት የት ይገኛል እባካችሁ መች መች ውል እንደሚለኝ ልንገራችሁ። የኑሮን መሻት ተቆጥሮ በተሰጠኝ ዕድሜ ወድያ ወዲህ በምልበት ታክሲ ጥበቃ ቆሜ መፈክር ሳያነግቡ ከቆሙ ሰልፈኞች መሃል አንድ ሱፍ ለባሽ ተነጥሎ ፊቱን ወደ ግንብ ያዞራል ሁላችንም በመገረም ይህን መሳይ ሙሁር ዜንጦ ምን የሚነበብ ቢያይ ይሆን የወጣው ሰልፍ አቋርጦ ክፍት የስራቦታ ይሆን? ነፃ የትምህርት ዕድል? የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ? ኮንዶሚኒየም ድልድል? እያለ ሁሉም በሆዱ ዝም ብሎ አጉቶምትሞ ይታደም ጀመረ አዳሜ ከረጅም የታክሲ ሰልፍ ቆሞ። ሱፍ ለባሹ ከመቅፅበት የሱሪዉን አዝራር ፈቶ እናንተ የምታዩኝ እኔ ማላያችሁ እያለ ጨረሰ ውኃ ሽንቱን ሸንቶ። እንዲህ የሰው ልጅ ነውሩን መሸፈን አቅቶት ሲገኝ እስኪ አሁን ምን ክፋት አለው እኔ # ድመት መሆን ቢያምረኝ? ሠው በሚለው የወል ስሙ ከዚህ ፍጡር ከመደመር በቃ አማረኝ ውሮ ሆኜ ነውሬን ቆፍሬ መቅበር። ጉድ ብለን ሳንጨርስ የቆየው ታክሲያችን መጣ የሚያምር አቋቋማችን በድንገት ደርሶ ቅጥ አጣ አቅመ ደካማው ሲማረር ጉልበተኛው ተጫነ መገፋፋት ነገሰና ተራ ማክበር ተራ ሆነ ተ…ራ ሆነ። ብዙ ተገፋሁኝና እኔም ገፍቼ ስሳፈር # ጉንዳን መሆን አማረኝ ሰልፍ አክብሮ መከበር አማረኝ አማረኝ ጉንዳን መሆን ውይ ሲያስቀና ሁሉም እኩል ለፍቶ አዳሪ ኪስ ጡንቻ ሳያፋልሰው ሁሉ ወረፋ አክባሪ በክፉ ቀን አብሮ ዘማች በደጉ ቀን አብሮ ነዋሪ በቃ አማረኝ ጉንዳን መሆን ያለዘብ ፍትህ አስፋሪ። ይህን አምሮት ሳሰላስል ከመውረጃዬ ደረስኩኝ አራስ ጓዴን መጠየቅያ ገፀ በረከት ሸከፍኩኝ ቤቷ ስገባ ... ባልየው ቁጭ ብሎ ከሶፋ ቃና እያየ ይዝናናል ይስቃል ልቡ እስኪጠፋ ሞቅ አድርጌ ሰላም ብዬ ወደ ጓዳ ስገባ የአንድ ወር አራስ ጓደኛዬ ልጇን አዝላ ከጀርባ ለባሏ መክሰስ ልትሰራ ድስት ጥዳ ታቁላላለች ልጁን ለማይወድ አባት ለምን ትመግባለች? # ፒንጊዊን መሆን አማረኝ ውይ ሠው መሆን ሲያስጠላ ወንድ ፒንግዊን ተሳክቶለት ፍሬ ልትሰጥ ሴቲቱ እንቁላል በጣለች ጊዜ እሲኪፈለፈል ጫጩቱ እንቁላሉን ይጠብቃል ከሴቷ ጋ ተራ ገብቶ እንጂ እንደ ሰው ተኮፍሶ ስራሽ ያውጣሽ አይል ከቶ። ሆቴል ገብቶ ሳይሰለጥን ለወርክ ሾፕ ሳንጋብዘው የዘመቻ ቲሸርት ሳይለብስ አበል ሳንከፍለው የአባትነት ድርሻውን ፒንግዩን በአግባብ ከተወጣ እንስስንት በስንት ጣዕሙ ሰው መሆን ትርጉም አጣ። ሰዉ መሆን ክብር መሆኑን በቃ እንግዲህ ድሮ ቀረ የሃምሳ አመት ጎልማሳ የአመት ህጻን ከደፈረ ሰርቶ አደሩ ደህይቶ ሰርቆ አደሩ ከከበረ የፈረቃ ትምህርት ሲቀር በፈረቃ ከተቃመ ልጅ ከአባቱ ቤት ዘርፎ ጥሪት ካጠራቀመ ይህ ሁሉ ስመለከት ሰው መሆን እጅግ ደበረኝ እያሰቡ ከማሳበብ ሳያስቡ ለመሰብሰብ እ…ን…ሰ…ሳ መ…ሆ…ን አማረኝ አማረኝ አማረኝ"} {"text": "ጥቂት የዚያ ብሔረሰብ ሰዎች፣ የተወሰኑ የዚያ ቡድን አባላት፣ እፍኝ የማይሞሉ የዚያ ሀገር ዜጎች፣ በጣት የሚቆጠሩ የዚያ ሃይማኖት አማኞች፣ ውክልና የሌላቸው የዚያ ማኅበር አባላት፣ ለራሳቸው ብቻ ሲሉ ወጥ በረገጡ የዚያ ሞያ ባለቤቶች፣ ከሁለት ወንበር በማይበልጡ የዚያ መሥሪያ ቤት ባልደረቦች ጥፋት ‹እንደ አህያ ጆሮ እንደ ጦር ጉሮሮ‹ ሁሉንም አንድ አድርጎ የመኮነን አባዜ የመጣው ጥንድ ከመሆን ፈተና ነው፡፡ በተቀዳደዱ ካልሲዎች ምክንያት የሚያገለግሉትም አብረው እንደሚጣሉት፡፡"} {"text": "- አማራ ሚዲያ ማዕከል ሁሉም ኢትዮጵያውያን አንድነታቸውንና የረጅም ጊዜ ያዳበሩትን አብሮነታቸውን መሰረት አድርገው ሰላም፣ ፍት ህ፣ እኩልነት ከዳር እሰከዳር የሰፈነባት ጠንካራ ኢትዮጵያን አንዲገነቡ የራሱን አስተዋጽኦ አያደረገ ይገኛል።"} {"text": "በዚህ መሰረት፣ እንደ ደርግ አምባገነናዊ የሆነ መንግስት የአማጺያኑን ጥቃትና ድጋፍ ለማስወገድ በሚወስደው የኃይል እርምጃ በንፁሃን ዜጎች ላይ የሚፈፅመው በደልና ጭፍጨፋ ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ ሄዶ በመጨረሻ ለውድቀት ሲዳረግ፣ እንደ ሕወሃት ያሉ የሽምቅ ተዋጊዎቹ ደግሞ የመንግስት ስልጣን የመያዝ ፍላጎታቸው ይሳካል። ነገር ግን፣ ከውድቀት እና ስኬት በስተጀርባ ያለው ሃቅ በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመው በደልና ጭፍጨፋ ነው። ለዚህ ተጠያቂው ማን ነው? አስቃቂ በደልና ጭፍጨፋ በመፈፀሙ ምክንያት ለውድቀት የተዳረገው አምባገነናዊ መንግስት ወይስ አስቃቂ በደልና ጭፍጨፋ በመፈፀሙ ምክንያት ለስኬት የበቃው የአማፂ ቡድን?"} {"text": "ለብራዚል መጫወት የጀመረው በ1993 እኤአ ላይ ለ17 ዓመት በታች ቡድን በመሰለፍ ሲሆን በ1996 ለብራዚል ከ23 ዓመት በታች ቡድን መጫወቱን ቀጥሎ ዋናውን ብሄራዊ ቡድን በ1994 እኤአ ላይ በመቀላቀል በወቅቱ በአሜሪካ በተካሄደው 15ኛው የዓለም ዋንጫ ብራዚል ሻምፒዮን ስትሆን በአንድም ጨዋታ ባይሰለፍም የቡድኑ ተመራጭ ሆኖ ነበር፡፡ በብራዚል ብሄራዊ ቡድን እስከ 2011 እኤአ ድረስ ለ17 ዓመታት ለመጫወት ሲበቃ በአጥቂ መስመር እየተሰለፈ 91 ጨዋታዎችን አድርጓ 58 ጎሎችን አስመዝግቧል፡፡ በ6 ታላላቅ የእግር ኳስ ውድድሮች 5 ዋንጫዎችንም ሊሰበስብ በቅቷል፡፡ በ1994 እና በ2002 እኤአ ሁለት የዓለም ዋንጫ ድሎች፤ በ1997 እና በ1999 እኤአ ሁለት የኮፕአሜሪካ ዋንጫዎችን፤ በ1997 እኤአ ላይ የፊፋ ኮንፌደሬሽን ካፕን በማሸነፍ ነው፡፡ እንዲሁም በ1996 እኤአ በኦሎምፒክ የነሐስ ሜዳልያዎችን ተጎናፅፏል፡፣፡ በብራዚል ብሄራዊ ቡድን ሲጫወት በ1993 በሀ 17 ቡድን በ7 ጨዋታዎች 5 ጎሎች፤ በ1996 በብራዚል ሀ23 ቡድን በ8 ጨዋታዎች 6 ጎሎች እንዲሁም ከ1994 እስከ 2011 እኤአ በዋናው ብሄራዊ ቡድን በ98 ጨዋታዎች 62 ጎሎችን አስመዝግቧል፡፡ በሶስት ዓለም ዋንጫዎች የተሳተፈ ሲሆን ለብራዚል 15 የዓለም ዋንጫ ጎሎች በማስመዝገብ በውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢነት በሁለተኛ ደረጃ ላይ ነው፡፡ ከብራዚል ብሄራዊ ቡድን ሲሰናበትም በ62 ጨዋታዎች ለአገሩ 68 ጎሎችን በማስመዝገብ ከፔሌ ቀጥሎ በታሪክ ሁለተኛው ተጨዋች በመሆን ነበር፡፡"} {"text": "ይህን ተከትሎ በዩኒቨርስቲው ግቢ ውስጥ በኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች እና በሳውዲ ፖሊሶች መሃከል ከባድ ግጭት መከሰቱን የሚገልጹት እነዚህ ምንጮች አዲት ነፍሰጡር ሴት ከድንጋይ ውርወራው ለማምለጥ ከግቢው ለመውጣት ሲበሩ በነበሩ አውቶብሶች በአንዱ ተጭፍልቃ መሞቷን ገልጸዋል። ግጭቱ በጣም ዘግናኝ፡ አሰቃቂ እንደነበር የሚገልጹት የአይን ምስክሮች የሳውዲ ፖሊሶች ማንም ሰው ካሜራ እንዳይቀርጽ ለማገድ ከአካባቢው ኢትዮጵያውያኑንን በማራቅ አስከሬኑን ነጭ ነገር ሸፍነው በቅጽበት በአምቡላንስ ተጭኖ ወደ ሆስፒታል እንዲወሰድ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።"} {"text": "የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ - Page 7 - Mereja Forum"} {"text": "በዚህ ሁኔታ የልዑል ነቢይ የሆነው መጥምቁ ዮሐንስ ሕይወቱን በሰማዕትነት ጨረሰ። ጽድቅን እየሰበከ ሲኖር የጨለማና የኃጢያት ልጆች በሐሰት ተነስተው ከምድረ ገጽ አጠፋት፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ጨወይቲ ናይታ ነፋሪት ንካልእ መጥቓዕቲ ናብ ዋሽንግተንይምርሹ ከምዘለው ዝተረድኡ ተሳፈርቲ እታ ነፋሪት ንምቁፅፃር ኣብ ዝፈተንሉ እዋን እቶም ጨውይቲ ኢዶም ካብ ዝህቡ ነታ ነፋሪት ከምዝሓምሽሹዋ ይእመን።"} {"text": "ሁሉም ተጫዋቾች ነገ ወደ ድሬዳዋ አምርተው ክሊኦፓትራ በተባለ ሆቴል ካረፉ በኃላ የኮቪድ 19 ምርመራ የሚደረግላቸው ሲሆን የህክምናውን ውጤት ተከትሎ ሐሙስ ዕለት የ2013 የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እንደሚጀምሩ ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ"} {"text": "ሥራይ የመርዝ ማርከሻ መዳኒት ቢባልም፥ አብዛኛውን ጊዜ በሽታው ርኩስ መንፈስ (ጋኔን) ነው። ጋኔን ሰውን ይይዛል፤ በሽታ ያስለክፋል። በባህላችን እምነት፥ ማናቸውም በሽታ ምንጩ ጋኔን (evil spirit) ነው። ጋኔን የአምላክ ስም ሲጠሩበትና መስቀል ሲያሳዩት ይተናል። ስመ አምላክ ጠርቶ የተጸለየበት ጠበል ጋኔን ካመጣው በሽታ መፈወስ ይቻላል። ጸሎቱን በብራና ላይ ጽፎ በልጅ አንገት ላይ ቢያንጠለጥሉት፥ አጋንንትን ያርቃል። አጋንንት ከሚያመጡት በሽታ ይከላከላል።"} {"text": "ዴንሃግ ሆላንድ / Den Haag Holand / 14ኛው ፌስቲቫል ጀምሮ በፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከአዘጋጅ ከተማ ጋር በመቀናጀት እንዲከናውን በመደረጉ የሆላንዱን ዝግጅት ፌዴሬሽኑ ከኢትዩ ሆላንድ ጋር በመሆን እስከ ዝግጅቱ ፍፃሜ ድረስ ሂደቱን መርቶ አጠናቋል ።"} {"text": "፲፰፻፵፮ ዓ.ም. - የኦቶማን ግዛት በሩሲያ ላይ ጦርነት አወጀ። ባንድ በኩል ሩሲያ፤ በሌላው በኩል ደግሞ ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና የኦቶማን ግዛት በትብብር የተዋጉት የሁለት ዓመት በላይ ጦርነት የክራይሚያ ጦርነት የሚባለው ነው።"} {"text": "ኢስላማዊ መረጃን በተገቢው ከምንጩ መውሰድና ብሩህ አዕምሮን መጠቀም (ሲሃታል ነቅል ወሶራሃታል አቅል)፡- ኢስላማዊ መረጃዎችን ከመተንተንና መረዳት አኳያ ሁለት ኢስላማዊ የትምህርት ተቋማት (መድረሳ) ይስተዋላሉ። አንደኛው ተቋም መረጃዎችን ከምንጩ በጥንቃቄና በጥሬው ወስዶ የሚጠቀም ሲሆን (መድረሳ አል-አሰር)፣ ሌላኛው ደግሞ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ በራሳቸው አተያየት የሚተነትኑ (መድረሳ አል-ራዕይ) ናቸው። አል-ወሰጢያ የነዚህን ሁለት ኢስላማዊ የትምህርት ተቋማትን ሸሪዓዊ አመለካከታቸውን አጣምሮ በሚዛናዊነት ያራምዳል።"} {"text": "በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።....."} {"text": "እናም ተራዬ ደርሶ ገባሁ፣ ገና ወንበሩ ላይ ተደላድዬ ሳልቀመጥ፣ ከጊዜ ጋር ቀጠሮ ያላቸው የሚመስሉት መምህራችን፣ ስለ ፈተናው አሰጣጥ፣ ዘለግ ባለ ድምፃቸው መመሪያ ቢጤ መስጠት ጀመሩ፡-"} {"text": "እግዚአብሔር ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም። ቅዱስ ጴጥሮስ “ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም” እንዳለው። ነገር ግን እንደዚያ ጎበዝ ጸሐፊ በውስጣችን የሚያያቸው ክፋትና ተንኮል፣ ትዕቢትና ምቀኝነት ያዘገዩታል። በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር ወገን ለነበሩት ለእሥራኤል ዘሥጋ በነቢዩ በኩል የተነገራቸው ቃል ይኽን እውነታ ያስረዳል። “እነሆ የእግዚአብሔር እጅ ከማዳን አላጠረችም፤ ጆሮውም ከመስማት አልደነቆረችም፤ ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በአምላካችሁ መካከል ልይታለች፤ እንዳይሰማም ኃጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል” እንዲል። ኢሳ.59፥1-2። ይኼ እውነታ ነው “በሄድክበት ልከተልህ” እያለ የለመነውን ጸሐፊ “የሰው ልጅ ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም” የሚል ቃል ከጌታችን አንደበት አንዲሰማ ያደረገው።"} {"text": "ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንግስት አዋጅ የሆነውን ወንጌል ለመጀመሪያ ጊዜ እሱ ራሱ እንደሰበከ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል (ማቴ.፬፡፳፫፣ ማርቆ.፩፡፲፬-፲፭)፡፡ የወንጌል ዋነኛው መልዕክት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የሚገኝ የኃጢአት ሥርየት ነው። ሰዎች ከእግዚአብሔር ቁጣ እንዲተርፉ፤ኃጢአት የሚያስከፍለውን ዋጋ ለመክፈል ማለት ከሁሉ የከፋውን ሞትን ለመሻር ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም በድንግልና ተወልዶ እንደ ሰው ሆኖ መሞቱን፣ መቀበሩን፣ ከሞት መነሣቱን በፈቃደኝንት ማለትም በሰላማዊ መንገድ አምኖ ማሳመን ነው (ሐዋ.፲፫፡፳፰-፴፣፴፰። ሮሜ.፫፡፳፭-፳፮፣ 1ቆሮ.፲፭፡፫-፬)።"} {"text": "ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ከሌሎች ኦርቶዶክስም ሆነ ፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ልዩ የሚያደርጋት የክርስትና መሰረት ከሆነው ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ይልቅ ለመላእክት እና በሕይወት ለሌሉ ቅዱሳን ሰዎች ቅድሚያ ስፍራውን መስጠቷ ነው፡፡ ለምሳሌ መስቀለ ኢየሱስ (ለቤተ ክርስቲያን የሞተላት ጌታ) ይውልበታል የተባለበትን ዕለት በሥራ ተጠምዳ ስታሳልፈው፤ ግብጻዊ ሰው የምትላቸውን አቦ እና የሸዋው ተወላጅ ተክለሃይማኖትና ሌሎች በሕይወት የሌሉ ሙታን የሚውሉበትን ቀናት ግን ያለ ሥራ አክብራ የምትውል ሲሆን በእነዚህ እለት የሚሰበከውም ቃል በወንጌል ፋንታ የእነዚሁ ሰዎች ገድል ብቻ መሆኑ ብዙ አስተዋይ ልጆቿ እየተዋት እንዲኮበልሉ አድርጓታል እያደረጋትም ነው፡፡(ቤተ ክርስቲያኒቱን የወላድ መካን ያደረጋት ጉዳይ!!!)"} {"text": "1/ የሴኩሪቲዎቹን ይዞታ ለመመዝገብ ሲባል በአውጪው ወይም በወኪሉ በተዘጋጀ መዝገብ ላይ የዋስትና መብቱን መግለጫ በመፃፍ ወይም ዋስትና ያለውን ገንዘብ ጠያቂ ስም በመመዝገብ፣ ወይም"} {"text": "ለግማሽ ቀን በተካሄዱት በእነዚህ ስብሰባዎች በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ከፍ ወዳሉ ደረጃዎች የደረሱ ሰዎች የሕይወታቸውን ተሞክሮ ለተማሪዎች ተርከዋል፡፡ ተማሪዎቹም ንግግር ላደረጉ እንግዶች የመሰሏቸውን ጥያቄዎች በማንሣት ማብራሪያ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋል፤ ያገኙትን ትምህርትና ዕውቀትም መልሰው አንፀባርቀዋል፡፡"} {"text": "ታዲያ አስካለ ለሠራችው ሥራ በአሜሪካ ውስጥ የሚገኝ ባህል ላይ የሚሠራ አንድ ድርጅት በ2012 የምስክር ወረቀት አበርክቶላታል። ውሃ ከመቅዳት ጀምሮ የአርሶ አደሩን ኑሮ በመኖር ለእለታትም ቢሆን ኖራዋላች። ‹‹ሕዝቡ ለሰው ያለው ፍቅር ልነግርሽ አልችልም። እኛ እኮ ተጠራጣሪ ነን። የገጠሩ ሠው ጎጆውን በዕምነት የሚሰጥ ምስኪን ማኅበረሰብ ነው።›› አለች፤ በገጠሩ አካባቢ ስለሚኖረው ማኅበረሰብ የዋህነት ስትናገር።"} {"text": "የኢንቨስትመንት ቦታ የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ 1 የሰሜን ወሎ ዞን የመርሳ ከተማ አስተዳደር ከ/ል/ቤ/ኮ/ አገ/ጽ/ ቤት የሊዝ ጨረታ ኮሚቴ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገዉ አዋጅ 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 በፊደል ተራ ቁጥር ከ ሀ እስከ ሠ በተዘረዘረዉ መሰረት ለኢንቨስትመንት አገልግሎት\t"} {"text": "ጦም ባይሆን ኖሮ ‹‹አንጀቴን ቅብ አጠጣኸው›› እልህ ነበር፡፡ስለዚህ ‹‹አንጀቴን አራስከው›› እላለሁ! ዓይንን በጨው ማጠብ ለመድረክ በሚጋብዝብት ዘመን እና አገር ውስጥ ን እና መታገስ ነው፡፡ ደግነቱ ቴሌቪዥን ሥሩት ሰዎችአብረው ሪሞት ኮንትሮል መፈብረካቸው ያስመሰግናቸዋል፡፡ የቲቪ ሪሞት አንደ ኢትዮጵያ ሚያገለግልበት ሌላ አገር ያለ አይመስለኝም፡፡ ሞዛዞቹ ሲመጡ ጥርቅም ለማድረግ ይመቸናላ! ስላካፈልከን ሃሳብ እድሜ ከጤና ያድልልን፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ስኩባ መጥለቅ ይወዳሉ ወይም የሚወድ ሰው ይወዳሉ? ከዚያ በዚህ ደማቅ የደጅ መጥረጊያ ላይ ይዝለሉ! ለቤትዎ ፣ ለቢሮዎ ወይም ለባህር ዳርቻ ቤትዎ የግል ፣ የጌጣጌጥ ንክኪ በቀይ እና በነጭ ጠላቂ ሰንደቅ ዓላማ በተቀባው የእንጨት ምልክት ላይ ጭካኔ የተሞላበት የሻርክ ዘይቤን ያሳያል ፡፡ በባዶ እግሮች ላይ ለስላሳ የሆነ ለስላሳ ነጭ ቬልቬት የተቀረፀ ፣ ደፋር ፣ ጀብደኛ የመንሸራተቻ መንፈስን ለማስታወስ የሚያስችለውን ጨዋታ ነው ፡፡ ሁሉም ትዕዛዞች በአሜሪካ ውስጥ በማንኛውም ቦታ በነፃ ይላካሉ"} {"text": "ይህን ሁሉ መስዋዕትነት የከፈሉት ግን፣ ተስፋን አንግበው እንጂ ኢሕአዴግ ላይ ጥላቻና በቀልን ሠንቀው አይደለም፡፡ ተስፋቸው ከሁሉም በላይ የፍቅርና የመቻቻል፣ ከዚየም የፍትሕና የእኩልነት፡ ብሎም የእኩልነትና የፍትሕ የሆነውን የሠላም ሀገር ማየት ነው፡፡ ግባችን ብቻ ሳይሆን ትግላችንም የግድ እነዚህን እሴቶች ማዕከል ማድረግ አለበት፡፡ ስልቱን አበላሽተን ግቡን ማሳመር አንችልም፡፡ የብሄር ጥቃቶችና የፋብሪካ ቃጠሎዎች ለትግል ያነሳሳንን ተስፋ ያጨለሙ አደጋዎች ናቸው፡፡ ዛሬ ነገ ሳይባል፣ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ አሁኑነ መቆም አለባቸው፡፡"} {"text": "ከመስዑድ እና ከኤልያስ በተጨማሪ በመሀል ሜዳው ግራ እና ቀኝ መስመር የአማኑኤል እና የእያሱም እንቅስቃሴም አስገራሚ ነበር፡፡ ሁለቱ ተጨዋቾች በማጥቃት እና በመከላከል ወቅት የነበራቸውን ሚና ይወጡ የነበረበት መንገድ ሌላው የአማካይ መስመሩ ጥነካሬ አድርጓቸው አምሽቷል፡፡ ተጨዋቾቹ ቡድኑ በሚያጠቃበት ወቅት ከመሀል አማካዮቹ የሚቀበሏቸውን ኳሶች ወደውስጥ ይዞ በመግባትም ሆነ ከፊት አጥቂው ከሳዲቅ ጋር እና ከመስመር ተከላካዮቹ ጋር ያደርጓቸው በነበሩ የተሳኩ ቅብብሎች አማካይነት አደጋ ሲፈጥሩ ተስተውለዋል ፡፡ በተለይም የሁለቱ ተጨዋቾች የተመጣጠነ አቀራረብ ቡድኑ አንዱን መስመር ብቻ ይዞ በማጥቃት ተገማች እንዳይሆን አጠቃቁ በሁለቱም መስመሮች ሚዛኑን የጠበቀ እንዲሆን አድርጐታል፡፡ የኢትዮጵያ ቡና አማካይ መስመር በሽግግሮችም ወቅት ከተጋጣሚው ልቆ ታይቷል፡፡ ቡድኑ ኳስ ሲነጠቅ በፍጥነት የመከላከል ቅርፁን በመያዝ በተለይም የደደቢትን የመስመር አጨዋወት ፈጥኖ በመዝጋት ተጋጣሚያውን ሙሉ ለሙሉ ወደ መሀል እንዲጠብ በማድረግ በኩል የተሳካላቸው ነበሩ፡፡"} {"text": ""} {"text": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአህጉር አቀፍና በአለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ግዳጅ አኩሪ ተግባር እየፈፀመ እንደሚገኝ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜ/ጄ መሃመድ ተሰማ ገለፁ፡፡"} {"text": "በድህነት ከሰፈሩት አገራት ተራ የምትመደበው ኢትዮጵያ (171ኛ $1,258.60) በበርካታ የአፍሪካ አገራት ተቀድማለች፡፡ ሴራሊዮን 170ኛ ($1,559.95)፣ ማሊ 168ኛ ($1,136.77)፣ ጊኒ ቢሳው 166ኛ ($1,268.46)፣ ኮሞሮስ 164ኛ ($1,296.77)፣ ሩዋንዳ 162ኛ ($1,591.71)፣ ዑጋንዳ 160ኛ ($1,459.62)፣ ታንዛኒያ 159ኛ ($1,670.21)፣ ዛምቢያ 158ኛ ($1,841.64)፣ ኬኒያ 156ኛ ($1,884.57)፣ ቻድ 155ኛ ($2,061.63)፣ ሱዳን 144ኛ ($2,550.10)፣ ናይጄሪያ 141ኛ ($2,883.44)፣ ጂቡቲ 139ኛ ($2,778.25)፣ ጋና 137ኛ ($3,501.53)፡፡በእነዚህ የኢኮኖሚ ስሌቶች መሠረት የተደረገው የአምስት ዓመታት ጥናት (እኤአ 2009-2013) እንዳመለከተው በዝርዝሩ ከተካተቱት አገራት ኢትዮጵያ 171ኛ ተራ ላይ ነው የምትገኘው፡፡ ኳታር በአንደኛነት ስትገኝ ሉግዘምበርግ ሁለተኛ፣ ኖርዌይ ሦስተኛ፣ ብሩናይ አራተኛ፣ ሲንጋፖር አምስተኛ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ስድስተኛ፣ አሜሪካ ሰባተኛ፣ ሆንግ ኮንግ ስምንተኛ፣ ስዊትዘርላንድ ዘጠነኛ፣ ኔዘርላንድስ አስረኛ ተራ ላይ ሰፍረዋል፡፡ በዘገባው ላይ እንደተጠቀሰው የእነዚህ አገራት በካፒታል ላይ የተሰላው የ2013 ዓም ጂዲፒ ከመግዛት ኃይል ንጽጽር ጋር ተካፍሎ የተገኘው ውጤት በአሜሪካ ዶላር የሚከተለው ነው፡፡ ኳታር $105,091.42፣ ሉግዘምበርግ $79,593.91፣ ኖርዌይ $56,663.47፣ ብሩናይ $55,111.20፣ ሲንጋፖር $61,567.28፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ $49,883.58፣ አሜሪካ $51,248.21፣ ሆንግ ኮንግ $53,432.23፣ ስዊትዘርላንድ $46,474.95፣ ኔዘርላንድስ $42,493.49፡፡ ይህ ማለት አንድ አገር የምታመርተውን አምርታ፣ የኑሮው ውድነት ተሰልቶ እና በዚያች አገር ውስጥ ያሉት ሸቀጦች የሚያወጡት ዋጋ ከሌሎች የዓለም አገራት ጋር ተነጻጽሮ አንድ ሰው ሊኖረው የሚችለው የገንዘብ መጠን ተብሎ በግርድፉ ሊወሰድ ይችላል፡፡ (ማሳሰቢያ፡ እዚህ ላይ ለማሳያነት የ2013 ዓም ብቻ በማውጣታችን የቁጥርና የደረጃ ልዩነት ይታያል፡፡ ይህም የሆነው የአንዳንዶቹ አገራት ዘገባ የተወሰደበት ዓመት ከሌሎቹ ጋር ተመሳሳይ ባለመሆኑ ነው፡፡ ሙሉውን ዘገባ እዚህ ላይመመልከት ይቻላል)"} {"text": "በአጠቃላይ፣ በብሔርተኝነት ላይ የተመሰረተ የትጥቅ ትግል በማድረግ የብዙሃን ነፃነትና እኩልነት የተከበረበት ዴሞክራሲያዊ ስርዓት በፍፁም መገንባት አይቻልም። በብሔርተኝነት ላይ በተመሰረተ የትጥቅ ትግል ከስልጣን ያስወገዱት ጨቋኝ ስርዓት “አልሸሹም ዞር አሉ” የሚሉት ዓይነት ነው። ምክንያቱም፣ ነፃነትን የማያውቅ ነፃ-አውጪ ሳይውል-ሳያድር ጨቋኝነቱ ፍትው ብሎ ይታያል። ለዚህ ደግሞ ጨቋኙን የደርግ ስርዓት በመገርሰስ ወደ ስልጣን ከመጡት የኢህአዴግና የሻዕቢያ መንግስት የበለጠ ጥሩ ማሳያ ያለ አይመስለኝም። (በቀጣዩ ክፍል ደግሞ በነፃነትና እኩልነት ላይ የተመሰረተ ሰላማዊ ትግል እንዴት ማካሄድ እንደሚቻል በዝርዝር እንመለከታለን።)"} {"text": ""} {"text": "3ኛ. የሆድ መነፋት ወይም መለጠጥ ስሜት፡- ከዚህ የተነሳ በግራ በኩል ልብ አከባቢ ላይ ካለዉ አንጀት መወጠር የተነሳ የልብ ህመም ይመስል ህመም ሊሰማ ይችላል።"} {"text": "3 |Hebreus 7:3| አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል።\t"} {"text": "ፕሮፌሰር ጌታቸው አዳምጥ፣ እኔና የግዕዝ ሊቃውንት በተለያዩ ጊዜያት የግዕዝ ችሎታህን እንደገመገምነው በጣም ደካማ ነው። ከልምምድ ብዛት ያካበትከው እንጂ በቅጡ የተማርከው አይደለም። ግዕዝ ለማያውቁ ሰዎች ግዕዝ የምትችል መስለህ ትታያቸው ይሆናል። ባህረሃሳብ ባልከው መጽሐፍ ውስጥ እንኩዋን ግዙፍ ግዕዛዊና ቀመራዊ ስህተቶች ሠርተሃል። የአንተን ባህረሃሳብ ምንነት፣ ምንጭና ስህትት አስመልክቶ የጻፍኩት ራሱን የቻለ መጽሐፍ ስለማወጣ ነቀተህ ተጠባበቅ። አሁን ለጊዜው ግን፣ በርካታ ብራናውን ተወውና እስቲ እነዚህን ፕሮፌሰር ፍቅሬ ለናሙና ያቀረባቸውን የግዕዝ ገጾች ወደ አማርኛ ተርጉመህ ችሎታህን አሳየን። ከዛ በኋላ ስለ ሌሎቹ መጻሕፍት እንነጋገራለን። በመጨረሻም፣ መሪራስ አማን በላይን እኔ ወደ እኔ ና ብዬው ሳይመጣ ቀረ ስለአልከኝ፤ ከኔ አንድ ነገር ለማግኘት የፈለግከው አንተ ስለሆንክ ወደ እኔ መምጣት የነበረብህ አንተ ነህ። አንተ ትፈልገኛለህ እንጂ ለእኔ አታስፈልገኝምና። ለጊዜው በእዚሁ ልሰናበትህ።"} {"text": ""} {"text": "03 06 2012በተነጻጻሪ መልኩ አንድ ግለሰብ ረቶዶክስ ውስጥ ሆኖ ጸረ-ኦርቶዶክስ ትምህርት ሊያስተምር አይችልም ከቤተክርስጢኒቱ ራሱን ለይቶ ግን የፈለገውን እምነት ማራመድ ይችላል!አሁን ለመጽሄቱ አዘጋጅ ግልጽ ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ! በራሳቸው ቋን"} {"text": "ጦር ሜዳ የሆነውን ነገር፣…የተገኘውን ድል፣…ከጣሊያን ጄናራሎች ጋር በፍጥጫው ጊዜና ሰዓት የተደረገውን ንግግር ሳይቀር፣…. ድክመታቸውንና ጥንካሬአቸውን፣…ሽሽታቸውንና ውድቀታቸውን፣ስለተማረኩት ወታደሮች፣ስለ መሣሪያ ክምችታቸውና ስንቱ በእጃቸው ላይ እንደወደቁ ሳይቀር አንድ በአንድና፣ተራ በተራ እራሳቸው አጼ ምኒልክ እና ግራዝማች ዮሴፍ በሌላ ሰው ስም በዚያ መልክ እየጻፉ ወደ አዲስ አበባ እየላኩ (ይህ ነው ችሎታቸው) እዚያ የሚገኙትን የውጭ አገር ዲፕሎማቶችንና ተወካዮችን በጦር ሜዳ ከዚያ በተገኘ ዜና በየጊዜው እነሱን ይመግቡአቸው ነበር። „…ፊውዳል ፊውዳል ምንም የማያውቁ መሓይም ፊውዳል … የሚለው ቀባጣሪ ዛሬ ይህን ሲሰማ „ አንዱ ወዳጄ እንዳለው „ እንደተለመደው የአማራ ፈጠራ ነው ሊል ይችላል።“ ግን አይደለም። ዕውነቱ እንደሚቀጥለው ነው።"} {"text": "54 00/0001/195774 ምዕራፍ ደጀኔ (2 ሰዎች ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የሴቶች እና የሕጻናት ቢሮ 29/6/2013 ጠዋት ፍ/ብሔር 1ኛ ችሎት መልስ ለመቀበል በሬጅስትራር በኩል"} {"text": "ለመሆኑ ግን እንዴት ነው እንደ ሕዝብ ይህ ሕዝብ ከምዕራባውያኑ ወይም ወደ ሩቅ ምስራቅ ያሉት ሀገራት አላቸው እንደሚባለው ያለ ፤ አዎንታዊ ነገር የለውም እንዴ? ... ማለቴ የሌለውን ለማግኘት እንዲሰራ ፤ የተበላሸውንም እንዲያቀና ወኔ ፣ እልህ ነገር የሚፈጥርለት አንዳች ጥሩ ነገር ... መቸም ምንም ጥሩ ነገር የሌለው ሕዝብ ደግሞ የለ ... ምናለ ታዲያ ባለማወቅ ፣ ባለማስተዋል ፣ በስንፍና ፣ አንዳንዴም እናቅልሃለን በሚሉት ሰዎች በመነዳት ያጠፋውን ፣ ያበላሸውን ነገር ሁሉ እንዲያሰተካክል ተነሳሽነት የሚፈጥርለትን ነገር መናገር ቢያቅተን ፤ ጥፋቱ የጠፋበትን ቦታ ለይቶ እንዳያውቀው ፣ ብዥ እንዲልበት ባናደርገው? ...."} {"text": "የማይገናኝ ነገር አገናኙ አቶ ዳንኤል፡፡ የቴዎድሮስ ዓላማ ካልገባዎ እንደገና ያንብቡ፡፡ ምናልባት ንባብ ሲበዛ ተምታቶብዎ እንዳይሆን፡፡ ረጋ ብሎ በጽሞና ማሰብም ከግብስብስ ንባብ በብዙ ሊበልጥ ይችላል፡፡ ያው የታሰበ አይደል የሚጻፈው? በታየና በተሰማው መሰረት፡፡ የቴዎድሮስ የአንድነት እሴት በእንዲህ አይነት ውሃ የማይቋጥሩ ጽሁፎች መቼም መቼም አይጠፋም፡፡ ቴዎድሮስ ሰው አይደለም፤አያጠፋም ልንል አንችልም፡፡ የጥፋቱ ሁሉ መነሻ ግን እንዳሁን ሆድ አምላኩ መሪዎች፣ አርቲስቶች፣ ደራሲዎች፣ ጦማሪዎች፣ አይነት አይደለም፡፡ የእርሱ ጥፋት መነሻ “አንድ እንሁን”፤ “ብዙ ከመዘመር በንጹህ ልቡና ጥቂት ዘምረን ብዙ እንስራ”፤ “ሌብነት ይቅር”፤ ”ህግ ይምራን”፤ወዘተ የሚል ነበር፡፡ እሱ በነበረበት በዛ ትምህርት የሚባል ነገር ብርቅ በነበረበት ዘመን ግን ይህ ዓላማ ተፈጻሚነቱ ኢምንት የሆነ ሰፊ ዓላማ ነበር፤ በከፊል ግን ተሳክቷል፡፡ በመንፈስም በአካልም ጠንካራ በሆነው መንፈሱ ሞቶ ተሟሙቶ ወደስልጣን በመውጣት ኢትዮጵያ የምትባልን ሀገር ከጠፋች ከ200 ዓመት በኋላ እንደገና አግኝቶልናል፤ ክብር ለንጉስ ቴዎድሮስ ለክቡር ነፍሱ ይድረሰው፡፡ (ቴዎድሮስን ህዝቡ እንዳነገሰው ጠቅሰሃል፤ ቴዎድሮስን ያነገሰው ግን ቴዎድሮስ ነው እንጅ ህዝቡ አይደለም፤ ምርጫ እኮ አልነበረም፣ በጠንካራ እምነት (ኃይማኖት) በደደረ ብቃቱ ነው የነገሰው፡፡ እንደ እስራኤሉ ቅዱስ ንጉስ ዳዊት ልትለው ትችላለህ፤ ብታምንም ባታምንም፡፡ ዳዊት የበግ እረኛ ነበረ፣ ቴዎድሮስ ምናልባት የፍየል እረኛ ነበር፤ ፈጣሪ ግን እስከ ንጉስነት አደረሳቸው፤ ትንሽነታቸውን ሳይሆን ትልቅ ልባቸውን አይቶ፤ የጠፋችውን ኢትዮጵያን ፈልጎ አግኝቶ ያቋቋማት እና የመራት ቴዎድሮስ ያልጠፋችውን እስራኤልን ከሳውል ቀጥሎ ከመራው ንጉስ ዳዊት በምን ያንሳል? ይበልጣል ብላችሁ ምን ታመጣላችሁ፤ ይበልጣል፡፡) ይህ በእንዲህ እንዳለ ከቴዎድሮስ ቀጥሎ ንጉስ ዮሃንስ የቴዎድሮስን ዓላማ ቀጠለው፤ ለንጉስ የሃንስም እንዲሁ ክብር ይድረሰው፡፡ ከሱ ቀጥሎ የቴዎድሮስ የመንፈስ ልጁ የሆነው ምኒልክ ኢትዮጵያን ከአባቱ በበለጠ መልኩ አስፋፍቶ በአንድነቷ አጠንክሮ፣ በትምህርትም በስልጣኔም ለማራመድ ደክሟል፤ ክብር ለንጉስ ምኒልክ፡፡ ይባስ ብሎ ንጉስ ኃይለ ሥላሴ ከሀገሩ አልፎ ከታላቅ ክብርና ግርማ ጋር አፍሪካን አንድ አደረገ፤ አላደረገምን? ቴዎድሮስ ይችን ኢትዮጵያን ከጠፋችበት ፈልጎ ባያገኛት ኖሮ፣ ዮሀንስና ምኒልክ የተገኘችውን ኢትዮጵያን እንዳትጠፋ ባይፋለሙ ኖሮ፣ ይሄኔ እያንዳንዳችን በየጎጃማችን፣ በየጎንደራችን፣ በየወሎአችን፣ በየትግራያችን በየሐረር ግንባችን፣ በየጅማችን፣ በየሲዳማችን እንኳን ተወሽቀን ከነማንነታችን እንቆይ ይመስልሃል? በፍጹም፤ በማንም ባእድ ተወረን ባገራችን ባእድ ሆነን ማንነታችን ተገፎ ክብረ ቢስ ሆነን እንቀር ነበር፡፡ ክብር ከ”ነጥፋታቸውም” ቢሆን ማንነታችንን ላቆዩልን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፡፡"} {"text": "የእስፓንያ የዘውድ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Real Federación Española de Fútbol, RFEF) የእስፓንያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የእስፓንያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።"} {"text": "ጆንስ ለዋሽንግተን ፖስት አልሻባብ በአንፃራዊነት በነፃ የሚንቀሳቀስበት ቦታ አለው በማለት ገልጸዋል፡፡ ይህም በደቡብ የወንዞች ሸለቆን ያካትታል፡፡ መሬቱ ለእግረኛ ሠራዊት እንቅስቃሴ በጣም ፈታኝ ነው፡፡ ጥቅጥቅ ያለው ጫካና ቅጠላ ቅጠል ለድሮኖች (ሰው አልባ አውሮፕላኖች) ቅኝት አመቺ አይደለም፡፡"} {"text": "በአለም ባንክ ጥናት መሰረት ከኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የመጨረሻ ድሀና በመንገድ፣ በውሀ፣ በኤሌክትሪክና በሌሎች የኢኮኖሚና ማኅበራዊት መሰረተ ልማቶች ጭራ መሆኑ የተነገረለት ብአዴን የሚገዘግዘው የአማራ ክልል የሚባለው የሕወሓት የጠላት ቀጠና ነው። ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከመሆኗ በፊት በመጨረሻው የፋሽስት ወያኔ የአገዛዝ ዘመን"} {"text": "ከእንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ለመውጣት ሲባል ፍቺ የተፈቀደው ለዚህ ነው፡፡ እያንዳንዳቸው ሌላ የትዳር አጋር መቀየር አለባቸው፡፡ ምናልባት ሁላቸውም ከመጀመሪያው የትዳር አጋራቸው ያጡትን ከዚህኛው ሊያገኙ ይችላሉ፡፡ አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ብሏል፡- ‹‹ቢለያዩም አላህ ሁሉንም በችሮታው ያብቃቃቸዋል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ጥበበኛ ነው፡፡›› (አል ኒሳእ 130)"} {"text": "መግቢያ ይህ ጹሑፍ በ6ኛው የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ “የኮንስትራክሽን ዋስትና ሕጎች እና የገንዘብ ተቋማት አሰራር” በሚል አውደ ጥናት ላይ ለውይይት የቀረበ ነው፡፡ ዋስትና በውል አፈጻጸም ወቅት እንደተጨማሪ ግዴታ የሚቆጠር በሕግ ፊት ሊጸና የሚችል (juridical act) ተግባር ነው፡፡ በአለፉት ጥቂት ዓመታት ብቻ በአለማችን ከኢኮኖሚያዊ እድገት ጋር ታያይዞ ዋስትና (security) የመጠቀም ልማድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጧል፡፡ ሆኖም ግን እኤአ ከ2007 ዓ.ም በኋላ ከዓለም ኢኮኖሚ መዳከም ጋር ተያይዞ የዋስትና ጥቅም በአግባቡ የታየበት ብሎም አሰፈላጊነቱም ጭምር ጥያቄ ምልክት ውስጥ የገባበት ጊዜም አይዘነጋም፡፡ ዋስትና መልኩ ይለያይ እንጂ በተግባር…"} {"text": "በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመራው ሀዲያ ሆሳዕና ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ በጣለበት የወልቂጤው ጨዋታ ከተጠቀመበት አሰላለፍ ውስጥ ሦስት ለውጦች አድርጓል። ባልተጠበቁት ሁለት ለውጦች የፊት አጥቂዎቹ ሳሊፉ ፎፋና እና ቢስማርክ አፒያ በቴዎድሮስ በቀለ እና ሚካኤል ጄርጅ ተተክተዋል። ሚካኤል በዚህ የውድድር ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በቀዳሚው አሰላለፍ ውስጥ ተካቷል። ሦስተኛው የቡድኑ ለውጥ ዱላ ሙላቱ ካሉሻ አልሀሰን የተተካበት ሆኗል።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ------ ከላይ የጠቀስናቸውን የታክስና የጉምሩክ ሕጎች እንደገና ተመልክቶ ወደኋላ ሄዶ ይሰራል የሚለውን የህጎቹን ድንጋጌ በአዋጅ ማንሳት/ማሻሻል/ ይጠበቅበታል፡፡"} {"text": "ፅሁፎች, መሣሪያዎች, ስለ Forex መሠረታዊ ነገሮች ለመማር እና የፎክስ አዝማሚያ ሞገድን ለማሽከርከር ሰዎች ምክሮች እና ሀብቶች! Forex እና crypto ምንዛሬ ጋር በተዛመደ መረጃ እና ዜና ላይ ነፃ መረጃ."} {"text": ""} {"text": "ከም መርበብ ኤሪትራውያን ደቀንስትዮ እዞም ዘሕፍሩ ገበናት ክቕጽሉ ኣይክንገድፎምን ኣይክንጻወሮምን ኢና። እዞም ገበነኛታት ኣብ ቅድሚ ሕጊ ክቐርቡን ክሕተቱን ዘለና ዓቕምታትን መርበባትን ክንጥቀም ብዕቱብ ተበጊስና ኣለና።"} {"text": "ያደረጋችሁብን ሁሉ ፅናታቸውንና የሀገር ፍቅራችን ይበልጡን አጠናከረው እንጅ ቅንጣት ታክል አልቀነሰብንም፡፡ ግን ለራሳችሁ ስትሉ ግፍና ሰቆቃውን ባታበዙት ይሻላል፡፡ እደግመዋለሁ! ለራሳችሁ ስትሉ ጉድጓዱን አርቃችሁ አትቆፍሩት፡፡ እኛ መከራውንና ግፍን በፅናት የምንቀበለው እናንተን ወደ ትልቅ ጉድጓድ ገፍትረን ነፃ ለመውጣት ሳይሆን በጋራ፣ እኛም፣ እናንተም አብረን ነፃ እንወጣ ዘንድ ነውና!"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": "አቶ አዱኛ አማኑ (ኀዳር 5 ቀን 1931 ዓ.ም. ሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም) በቀድሞ ሸዋ ክፍለ ሀገር ጅባትና ሜጫ በተባለው ስፍራ ተወለዱ።የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ት/ቤት በ1952 ዓ.ም አጠናቀቁ። በዚህምቆይታቸው ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እጅ በርካታ ሽልማቶችን ተሸልመዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ በወቅቱ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ ውጤት ቢኖራቸውም ሐረር በሚገኘው የመንፈሳዊ ጉባዔ ት/ቤት ለአራት ዓመታት በመምህርነት አገለገሉ። በኋላም አዲስ አበባ በመመለስበቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ገብተው በ1961 ዓ.ም. በታሪክና ሳይኮሎጂ የትምህርት መስክ በባችለር ዲግሪ ተመረቁ። በዚህን ወቅት ለመመረቂያ ያቀረቡት ጥናት በወቅቱ ታላቅ አክብሮትን ያስገኘላቸው ሲሆን ከሃምሳ ዓመት ብኋላም በዚህ መልኩ በመጽሐፍ ለህትመት ለመብቃት ችሏል።"} {"text": ""} {"text": "አፍቃሪ ሚስት እና እናት ከመሆኗም በተጨማሪ ቻሊሊን ኮሊባሊ ውሳኔን እንዲያሸንፍ ትረዳለች ፣ ከእነዚህም መካከል ተከላካዩ በፈረንሳይ ወጣቶች ምርጫ ላይ ከተጫወተ በኋላ ለሴኔጋል (የትውልድ ሀገር) ለመጫወት የመረጠውን ውሳኔ እየረዳ ነበር ፡፡ ጥንዶቹ ሞን ጋርርስ የሚባል ጥሩ ልጅ አላቸው ፡፡"} {"text": ""} {"text": "4. በተለያየ የአውቀት ደረጃ የሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ልሂቃን ቸልተኝነቱ ማቆምና የመፍትሄ አካል የመሆን ሚናቸውን መጫወት አለባቸው፡፡ ምክንያቱም አዋቂ በመሆናቸው ችግሮችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የሙያና የሞራል ግዴታ አለባቸው፡፡ ተሳትፎአቸው ቤተ-ክርስቲያን ተቆርቋሪ ምዕመን እንዳላት ለወዳጅም ለጠላትም የሚነግረው ብዙ መልዕክት አለው፡፡ በተሳትፎአቸው የቤተ-ክርስቲያንን ወዳጆች ሲፅናኑ፣ጠላቶቿ እንዲጠነቀቁና ከጥፋት ተግባራቸው እንዲቆጠቡ ያደርጋል፡፡"} {"text": "ሕዳር 3/1970 ዓ.ም ቅዳሜ ነበር፤ አስታወሳለሁ። ዝም ብሎ ቁጭ ብሎ ሲጽፍ ትዝ ይለኛል። ሦስት ቀን ከቤት አልወጣም። እኔ ጉንፋን አሞኝ ይመስለኛል ቤት ነበርኩ ያን ሰሞን። ሐሙስ አርብ ቅዳሜ ቤት ነው የዋለው፤ ሲጽፍ።"} {"text": "ንዮውሃንስን ያዕቆብን ክብርን ኣብ ልዕሊ ሳምራውያን ሕነ ምፍዳይ ስለ ዝደለዩ ገሲጽዎም እዩም ።(ማቴ 20=22 ፥ ሉቃ 9=55) ከም እውን ብዘይምእማኖም ንደቂመዛሙርቲ ሸውዓተ ግዜ ገሲጽዎም እዩ ።"} {"text": "በባሌ ዞን በዳሎመና ነዋሪ የሆኑና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ነዋሪ በባሌ ዞን ብሔራዊ ፓርክና በአቅራቢያው ያሉ ዞንና ወረዳዎች በድርቅ መጎዳታቸውን ደንና የውሃ ኩሬዎች በአሳዛኝ ሁኔታ መድረቃቸውን ተናግረዋል። የሥራ አጥ ቁጥር መጨመሩንም ገልፀዋል። እንዲህም ሆኖ ከፌደራል መንግሥትና ከለጋሾች የሚመጣው ርዳታ በአግባቡ እንደማይሰጣቸው ይናገራሉ።"} {"text": "GuangDong የመነሻ ዋሻ ብርሃን 15 ዋ 25 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood lisht ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "እ.ኤ.አ. ጥቅምት 25 ቀን 2007 በሊጅ አቅራቢያ በሚገኘው ቲምስተር ውስጥ ክሪስቶፍ ማርትዝ ላዘጋጀው የጉባ evening ምሽት የጉባ Conference ድጋፍ ፡፡"} {"text": "ባሕር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከሚገጥሟቸው የማንነት ፈተናዎች አንዱ ሕዝባዊ ክብረ በዓላትን ስሜትንና ማንነትን ሙሉዕ በሆነ መልኩ በሚገልጥና በሚያንጸባርቅ መንፈስ አክብሮ መዋል አለመቻል ነው። የዘንድሮውን አዲስ ዓመት 2020 ቅበላን አስመልክቶም የተለያዩ ኢትዮጵያውያን -አውስትራሊያውያን ያጋሩን ይህንኑ ነው።"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡ ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡"} {"text": "የጠሚ ዓቢይ መንግስት ብዙ ስህተቶችን እየሰራ አሳዛኝ ውሳኔዎችንም እያሳለፈ እየተመለከትን ነው፤ ይኼን መካድ የማንችለው በየቀኑ እየተፈጸመ ያለ ነገር ነው። ይኼን መተቸት፣ መገሰጽና እንዲስተካከል ለማድረግ ከመታገል ጎን ለጎን ግን ትህነግ እና አክራሪና ጽንፈኛው የኦሮሞው አንጃ የሚያደርጉትን ነገር መታገል እና የእነሱ መሳሪያ አለመሆንም ግዴታ ልናደርገው ይገባል።"} {"text": "Previous Previous post: Ethiopia:—ይብቃ ዝምታው የትዕግሥትም የዝምታም ገደብ አለውበጣም ነው የተሸወድነው በሀገር ላይ ለ27 ዓመት ሙሉ ሲቀለድ ዝምታው ለምንድን ነው ?"} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "ንኹሉ ብሩህ ኰይኑ ከም ዘሎ: ዲክታቶራዊ ስርዓት ህግደፍ: ንኤርትራ ኣብ ከቢድ ሓደጋ ኣገማጊሙዋ ኣሎ። ምንቅስቓስ 21 ጥሪ ናብታ ህዝብና ንነዊሕ ጊዜ ብሃንቀውታ ዝጽበያ ሓዳስ ኤርትራ ዘብጽሕ ክኸውን ኣሎዎ። ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ከኣ ነዚ ጨቋኒ ስርዓት ህግደፍ ብዘይ ከቢድ ዋጋ ኣብ ምእላዩ ዓቢ ተራ ክጻወቱ ትጽቢት ህዝቢ ኤርትራ ኢዩ።"} {"text": "[ February 26, 2021 ] አምነስቲ፤ «በአክሱም በኤርትራ ወታደሮች የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል ሊሆን ይችላል» Amharic"} {"text": "በአዲስ አበባ በተዘጋጀዉ የዘንድሮ የአዉሮጳ ሻንፕዮና ግጥምያ ላይ የተሳተፉት ወጣቶች ሰባት የአዉሮጳ ኅብረት ሃገራትን ወከሉ ሲሆን በእንግድነት አዉስትራልያም ተሳታፊ ነበረች። አዉስትራልያን ወክለዉ የተጋጠሙት ከቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት የተዉጣጡ ታዳጊ ወጣቶች ነበሩ። በግጥምያዉ የአዉስትራልያ ቡድንን የወከሉት የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ዉድድሩን በአራተኛነት አጠናቀዋል።"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "አለም አቀፋዊም ሆነ ብሄራዊ የንግድ ግንኙነት በአቅርቦት እና ፍላጎት (supply and demand) ላይ የተመሰረተ ከመሆኑ በቀር የተጠቃሚዎችን ማንነት ወይም ማህበራዊ አቋም ግምት ዉስጥ ያስገባ አይደለም፡፡አንዱ ወገን ምርቱን ወይም አገልግሎቱን በፍላጎት ለሚቀበለዉ አሽቀድሞ ለሚያዉቀዉ ወይም ለማያዉቀዉ ሁለተኛ ወገን ያቀርባል፤ እንዲሁም ሌላዉ ወገን በፍላጎቱ መጠን የቀረበለትን ምርት ወይም አገልግሎት ይረከባል፡፡ ስለሆነም ግንኙነቱ የተለያየ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች ወይም ኩባንያዎች የሚሳተፉበት ከመሆኑ አኳያ ይህንን የሚገዛ ወይም የሚመራ አንድ ወጥ መንግስታዊ አካል ወይም አስተዳደር አይኖርም፡፡ በመሆኑም፣ ተዋዋይ የንግዱ ህብረተሰብ አባላት በዜግነት ሳይወሰኑ አለመግባባቶቻቸውን ሊፈቱበት የሚችሉ ገለልተኛ ፍርድ ቤት በሌለበት ሁኔታ በተዋዋይ ወገኖች ፈቃድ የሚመሠረት ገለልተኛ አካል መኖር አስፈላጊ ይሆናል፡፡ ይህንን ፍላጐት ሊያሟላ የሚችል አካል ደግሞ በተዋዋይ ወገኖች ፈቃድ እና የጋራ ቁጥጥር የሚመሠረት የግልግል፣የእርቅ ወይም የሽምግልና አካል በመሆኑ ስርዓቱን ተመራጭ ያደርገዋል፡፡"} {"text": "በሌላ በኩል በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር መሀሙድ ድሪር በአደራዳሪዎች ዙሪያ ሰሞኑን በሰጡት አስተያየት፤ “ግብፅ እና ኢትዮጵያ በግድቡ ዙሪያ ከራሳቸው ውጪ አደራዳሪ አይፈልጉም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡"} {"text": "መሳሪያዎች የሲ.ሲ.ሲ ማሽነሪ ማዕከል ፣ የ CNC lathe ፣ መፍጫ ማሽን ፣ አውቶማቲክ ላሜ ማሽን ፣ የተለመዱ የላተ ማሽን ፣ ወፍጮ ማሽን ፣ ቁፋሮ ማሽን ፣ ወዘተ"} {"text": "ደረጃ በደረጃ በ Google ማስታወቂያዎች መለያዎ ላይ የ Google ማስታወቂያዎችዎን የማስተዋወቂያ ኮዶችዎን እንዴት እንደሚፈትሹ እንዲያውቁ አንድ አጋዥ ሥልት ቀድተናል ፡፡"} {"text": "ZhongShan መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 108W 216W ካሬ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "አዲስ ዘመን፡– ‹‹ክልል የመሆን ጥያቄው መመለስ ያለበት በሕገ መንግስቱ ብቻ ነው፤ የክልልነት ጥያቄው በጥናት ይመለስ የሚል ሕገመንግስቱ ላይ በሌለበት ሁኔታ ደኢህዴን ያስጠናው ጥናት ኢ–ሕገመንግስታዊ ነው›› በማለት በክልላችሁ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችይናገራሉ፤ ለዚህ ምን ምላሽ አለው?"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "በኢ.ዲ.ኤፍ የኤሌክትሪክ ተንቀሳቃሽነት ዳይሬክተር ሚ Micheል ኩውሬር ለ “ትሪቢያን ቻርጅንግ ጣቢያ ኢንቬስት ማድረጉ ተገቢ አይደለም ፣ ነገር ግን ፍሬን ያመለክታል” ሲሉ ለላ ትሪቢዩን የመስመር ላይ የንግድ ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ አስረድተዋል ፡፡ ."} {"text": "“ለ26 ዓመታት በቁም እስር ላይ ነን፤ ወዳጅ ዘመድ አያየንም፤ በቂ ህክምናም አናገኝም” “ሸማግሌዎች ከኤምባሲ አስወጥተው ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ ጥረት ያድርጉ”Continue..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ለፌደራል ዞኑ ያለው ኮታ 13 ነው። ለደቡብ ክልል ደግሞ 39 ነው፡፡ እኛ በሁሉም ላይ እጩዎች አዘጋጅተናል፡፡ በርካታ ምሁራንን ነው በእጩነት እየመረጥን ያለነው፡፡ እጩዎቻችንንም በተለያዩ አካባቢዎች እየገመገምን ነው፡፡ ዎላይታ አሁንም ዞን ነው፡፡ እናንተ በምርጫው ካሸነፋችሁ ለደቡብ ክልል 39 ወንበር መያዝና 13 የፓርላማ ወንበር መቆጣጠር እንዲሁም ዞ ኑን ማ ስተዳደር ሊ ሆን ይ ችላል። ይሄን እድል ብታገኙ በምን አይነት መንገድ ነው የዎላይታ ጥያቄዎችን ምላሽ ልትሰጡ የምትችሉት?"} {"text": ""} {"text": "ትፈልጡ’ዶ ኢሰያስ አፈ-ወርቂ “ከይቅተል ወይ ከይቅንጻል” ብስውር ጸጥታ ሐይሊ ከምዝሕሎ? ማለት ኢትዮጵያ ዘዋፈረቶም። ምክንያቱ ኢሰያስን (ጋንታ ህግደፍ) ብስውር፡ ብምስጢር ብዝለዓለን ብኹሉ መዳያት ንነዊሕ ዝጠመተ ጥቕሚ ኢትዮጵያ እዮ ዝሰርሕ ዘሎ። ስለዚ እዩ ድማ መንግስቲ ኢትዮጵያ አብ ልዕሊ ኢሰያስ ይኹን (መንግስቲ ኤርትራ) ስጉምቲ ዘይወስድ ከምኡውን ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለዉ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ኮነ ኢሉ ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለው ምእንቲ ህግደፍ ከይትንከፍ ን አብ ስልጣን አስፋሕፊሑ ክቅጽልን። ነዚ ምስጢር ዝበርሃሎም ከም ቀለታ ኪዳነ፡ ዶ/ር ፍስሃጽዮን ዘጉረመሩሙ ዘለዉ። መርተዖታት ድማ፡"} {"text": "ድርጅቱ በተሃድሶ ነቅሶ ያወጣቸው ተላላፊና ገዳይ የፖለቲካ በሽታዎች ያላቸው በተለይ ከአማራ ክልላዊ መንግስት እና አስተዳደር አንፃር ስንመለከተው፤ የአማራ ሕዝብ ቢከፋው፣ ቢያምፅ፣ ተቃውሞውን ቢያሰማ ተገቢነቱ ከፍ ያለ ነው። የአማራ ሕዝብ ቅሬታዎች ቅቡል መሆናቸውን በተጨባጭ የሚያሳይ ነው። በአንፃሩ ይህንን የአማራ ሕዝብ ችግሮች መነሻ በማድረግ ማሕበራዊ መሰረት ሳይፈጥሩ፣ የሕዝቡን ችግሮች ለራሳቸው ፍላጎት መጠቀሚያ ለማዋል የተንቀሳቀሱ ኃይሎች ትዝብት ውስጥ ከመውደቅ ውጪ ያተረፉት አንዳች ነገር የለም። በተለይ በአማራ ሕዝብ እና በትግራይ ሕዝቦች መካከል ለዘመናት የነበረውን የማሕበራዊ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ትስስሮሽን ለመበጣጠስ እና በሕዝቦቹ መካከል የበቀለኝነት የደም መስመር ለማስመር ሲሯሯጡ ለነበሩ ኃይሎች የኢትዮጵያ አምላክ ይፋረዳቸው።"} {"text": "ይህ ወፍ ቢሾፕ (Bishop) ተብለው ከሚጠሩት የወፍ ዝርያዎች የሚመደቡ ሲሆን በሳይንሳዊ ስሙ ኢዩፕለክተስ ፍራንሲስካነስ (Euplectes franciscanus) ተብሎ ይጠራል።"} {"text": "አሁን ያለውን ውስጣዊ ትርምስ በማዬት የውጭ ሃይሎችም በኢትዮጵያ ላይ ከመረባረባቸውም በላይ ሱዳኖች ድንበር ጥሰው መሬቷን ይዘዋል።ሌሎቹም የየድርሻቸውን ለመቀራመት አሰፍስፈው ይገኛሉ።"} {"text": "ቀበጡ ሳቅዋ! አሁን የምነግራችሁን የፍቅር ገድል በየትኛውም የፈጠራ ሥራ ላይ እንደማታገኙት እወራረዳለሁ፡፡ በሌላ ምክንያት ግን አይደለም:: በእውነት የተከሰተ እውነተኛ ታሪክ እንጂ ልብወለድ ባለመሆኑ ብቻ ነው፡፡ የዚህ ታሪክ ብቸኛ ባለቤት እኔ ብቻ ነኝ፡፡ ስለዚህም የትኛውም የደራሲ ምናብ የማይፈጥረው የፍቅር ገድል መሆኑን…\t"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ LED flood floodlights 500W መረባ IP65 LED flood flood አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "የቴዎድሮስ የጥፋት መንስኤ ከዚህ ዘመን የጥፋት መንስኤ ጋር ይነጻጸራል? ለማነጻጸር ማሰብ በራሱ ያሳፍራል፡፡ በትምህርት እና በመረጃ በእጅጉ እየበሰለ ያለው የዚህ ዘመን ሰው “ከልዩነታችን ይልቅ ለአንድነታችን አጽንኦት እንስጥ” ሲል፣ ከትምህርት ብቃት ይልቅ በፖለቲካ ጥገኝነት ወደላይ የተንጠላጠሉት አብዛኛዎቹ መሪዎቹ ግን “የለም ከአንድነታችን ይልቅ ለልዩነታችን ነው አጽንኦት መስጠት ነው ያለብን” ይላሉ፡፡ በዚህ መሃል የሚፈጠረውን የተቃውሞና የግጭት አይነት አስቡት፡፡ የቴዎድሮስ ዘመን ግን የዚህ ግልባጭ ነው፡፡ እንዲያውም የዋህ ከሆነ መልካም ባህሉ በስተቀር የዚያን ጊዜው ህዝብ ሀገር ክብር አንድነት ወዘተ ስለሚባሉ ትላልቅ ጽንሰ ሃሳቦች የሚያስብበት ጊዜም እድልም አልነበረውም፡፡ የዚያን ጊዜ የነበረው ህዝብ የሚለው ጎጃም፣ ጎንደር፣ ወዘተ ነው፡፡ በዚህ መሃል ሀገር፣ ክብር፣ ትምህርት የሚል መሪ ምን ሊገጥመው እንደሚችል አስቡት፣ እንደውም አታስቡት፤ ይቅር፡፡ የቴዎድሮስ የጥፋት መንስኤ ከዚህ ዘመን የጥፋት መንስኤ ጋር ይነጻጸራል? ቴዎድሮስን የሚቃዎም ኢትዮጵያን የሚቃዎም ነው፡፡ ኢትዮጵያን የሚቃዎም ኃይማኖት የሌለው ነው፤ እንዴት? በእስልምናም በክርስትናም (በኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት፣ ካቶሊክ፣) ቅዱሳን መጻህፍት ስሟ በበጎ የተነሳላት ስለሆነ፡፡"} {"text": "ሰልማ/ሀሪክ.......እንግዲህ ያልሆንሁትን መምሰል በጣም አልወድም:: እና አትደነቅ:: በቃ የገጠር ልጅ ነኝ! ምንም ላደርገው አልችልም:: እኔ ፈልጌው ሳይሆን እግዜር ያለው ነው:: የገጠር ልጅ በመሆኔ ምንም አላፍርም! በማንነቴ እኮራለሁ (በርግጥ የሚያኮራ ነገር የለም እኔ ፈልጌው አይደለምና.........ግን ጭራሽ አላፍርም):: የገጠር ልጅ ሁነው የአዲስ አበባ ነን በሚሉት ግን እጅግ አፍራለሁ!!!! አንተ ያልኸውን ልጅ ምን እንደምለው አላውቅም...........ግን ልክ ልኩን እነግረው ነበር! አንድ ቲያትር ነበረ \"የእግዜር ጣት\" የሚል::.............\"አሁን አንተ ፈልገህ ነው ደብረ ሲና የተወለድኸው?\" የሚል አረፍተ ነገር ነበረው ቲያትሩ ውስጥ (እንግሊዘኛ ፊልም ባላይም አማርኛ ቲያትሮች አልፎ አልፎ አይ ነበር):: እና ሰው በማንነቱ ለምን ያፍራል? ሌሎችንስ ለምን በማንነታቸው ይንቃል? ፈልገው እኮ አላመጡትም!!!!!!!!!!!"} {"text": "ከዚህም በተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል በብዙ ቋንቋዎች የተተረጎመ መጽሐፍ አይገኝም። ዛሬ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ከ1800 በሚበልጡ የተለያዩ ቋንቋዎች ይገኛል። በኢትዮጵያ እንኳን በአማርኛ፣ ትግሪኛ፣ ኦሮምኛ፣ ወላይትኛ፣ ጉራግኛና ሌሎች ቋንቋዎች መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉም ሆነ በከፊል ተተርጎሞ ይገናል። በአጠቃላይ ዛሬ 98 በመቶ ገደማ የሚሆነው የምድራችን ነዋሪ መጽሐፍ ቅዱስን በቋንቋው ማግኘት ይችላል።"} {"text": "እነዚህ ድርጅቶችም ሆነ ሌሎች ቀድመው በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉ የቆዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴያቸውን አፍኖ የነበረው የተለያዩ ህገ መንግስቱ ድንጋጌዎች፤ የሲቪክ መብት ፣የመደራጀትና የሰብአዊ መብት መከበርን የሚጻረሩ አዋጆች እንዲሁም ተቋማት ነጻ፣ ገለልተኛ እና ፍትሃዊ መሆናቸውን ማረጋገጥ የሚያስችል እርምጃ በቀጣይ በተጨባጭ ማከናወን ካልተቻለ ለዲሞክራሲ ትግሉ ” እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው” እንዳይሆን ትልቅ ስጋት እዳለው ሰማያዊ ፓርቲ ሳይገልጽ አያልፍም፡፡"} {"text": "ከነዚህም ተጫዋቾች መካከል በሆላንዳዊዉ አሰልጣኝ ማርት ኑይ እምነት ተጥሎባቸው ቡድኑን ከተቀላቀሉ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አብዱልከሪም ኒኪማ የቴክኒክ ችሎታውንና ጥሩ የእይታ ክህሎቱን በመጠቀም በተለይ ቡድኑ ከመከላከል ወደ ማጥቃት በሚያደርገው ሽግግር ላይ ከፍተኛ ሚናን መጫወት ችሏል፡፡"} {"text": "እጅግ የነጠረ፣ ያልተዛባና የተጠና ዘገባ ለአሜሪካ የስለላ ተቋማት፣ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አውጪዎችና ለዓለምዓቀፍ ግንኙነት ተመራማሪዎች በማውጣት የታወቀው የአሜሪካ ብሔራዊ የደኅንነት ምክርቤት ከተቋቋመ በርካታ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ ምክርቤቱ በሚያወጣቸው ዘገባዎች የአሜሪካ መንግሥትም ሆነ የተለያዩ መ/ቤቶች ተጽዕኖ እንደማያደርጉበት የሚናገር ሲሆን፤ ዘገባዎቹንም ከአድልዎ እና ከአሜሪካ መንግሥት አቋም ነጻ በመሆን እንደሚያዘጋጃቸው ይናገራል፡፡"} {"text": "ፒኖኪዮ በአማርኛ ወልደ እንጨት ብዬ የተረጎምኩት እንደ ሰው የሚላወስ የሚናገር የሚስቅ የሚያለቅስ ይልቁንም የልጆች ጠባይ ያለው አንድ የእንጨት ምስል ነው። ከብዙ ብዙ ድካምና ታሪክም በኋላ በመጨረሻው ወልደ እንጨት እንደ ሰው ልጅ አጽምና ሥጋ ለብሶ በዚህ ሁሉ ላይ ደህና ሰውነትና የሥራ ወዳድነት ባሕርይ ያደረበት በውኑ ፍጹም ሰው ይሆናል።"} {"text": "በኦጋዴን በኩል ብዙ መስዋዕትነት ተከፍሏል፡፡ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ወታደራዊ አካዳሚ እጩ መኮንን ሆኜ ሶስት ዓመት በቆየሁበት ጊዜ ወታደራዊ ስትራቴጂና ፖለቲካ ስንማር ዋና መለማመጃችን የካራማራ (ጅጅጋ) በር ነበር፡፡ ካራማራ ዋና የጠላት መተላለፊያ በር ስለሆነች ይቺን በር መጠበቅና መከላከል በዚያ አቅጣጫ ለሚመጣ ጥቃት ወሳኝ ነበር፡፡ ሶስተኛ ክፍለጦር በጀግናው ሜጀር ጀነራል አማን አንዶም ወይንም(ኮዳው ትራሱ) ሥር በነበረበት ጊዜ ብዙ ይወራለት ስለነበርና በተደጋጋሚ ጦሩንና አሰላለፉን በትምህርት መልክ ጐብኝቻለሁ፡፡ ከዚም በኋላ በአብዮት ወቅት የእድገት በህብረት አዝማች በነበርኩበት ጊዜ የዘመቻ ቦታ ለመምረጥና በኋላም ዘማቾችን ለማየት በኦጋዴን ብዙ ተጉዣለሁ፡፡ የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኃላፊ በነበርኩበት ጊዜ የዕለት ዕርዳታና የመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክቶችን ለመከታተል በተለይም ደግሞ አርብቶ አደሩን የኡጋዴን ህዝብ በዋቢ ሸበሌ ሸለቆ(ጎዴ) ለማስፈር በተደረገው ሙከራ ኃላፊ ሆኜ በኦጋዴን ብዙ ተንቀሳቅሻለሁ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ዜና\t •\tበቀን ስድስት ጊዜ የሙሉ ሰአት ዜና የሚቀርብ ሲሆን፤ ዜናዎቻችን የተለያዩ ንዑስ ዜናዎችን ይይዛሉ፡- •\tየሃገር ውስጥ ዜና፣ የጎረቤት ዜና፣ የአለም ዜና፣ •\tሳይ-ቴክ፣ ቢዝነስ ዘገባ፣ የአየር ሁኔታ፣ የህይወት ዘዬ እና ስፖርት ናቸው፡፡ ከሰኞ እስከ እሁድ •\tጠዋት ከ12፡30-1፡30፣ ከ3፡30-4፡30፣ •\tቀን ከ6፡30-7፡30፣ ከ9፡30-10፡30፣ •\tምሽት ከ1፡30-2፡30 እና ከ4፡00-5፡00"} {"text": "በተጨማሪም ተከሳሾች ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንም በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሩ ሲሆን የሁለቱ ባለስልጣናት መጥርያ አልወጣም ተብሏል።"} {"text": "ትንታጉ ወጣት ካድሬ የአባላትን ይሁንታና ድጋፍ ለማግኘት ተፍጨረጨረ። ነገር ግን ከዝምታ ውጪ ያገኘው ነገር አልነበረም። ማን ሠልፍ እንደሚወጣና እንደማይወጣ ገና ከስድስት ቀናት በኋላ የምናየው ይሆናል። እስከዚያው በደህና ያሰንብተን። ፈጣሪያችን በመንግሥቱ ያስበንና በጉጉት የምንጠብቃቸው፤ ነገር ግን እንደተረገዙ ውሳጤያዊ መንፈሣችን የሚነግረን ሕዝባዊ አርበኞች በአፋጣኝ እንዲወለዱ፣ የተጠማነውንም የነፃነት ጠበል እንዲያጠጡን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን። እኛም የየድርሻችንን ለማበርከት ዝግጁ ሆነን እንጠብቃቸው። ማመን ካለማመን የበለጠ ዋጋ አለውና ተስፋ ቆርጣችሁ በየሥርጉዋጉጡ ተደብቃችሁ የምትኖሩ ወገኖች በፈጣሪ ሥራ አትጠራጠሩ። የነፃነታችን ጊዜ ቀርባለች። ለመድረስ የሚፈጅባት ጊዜ እኛ እኛን ለማስተካከልና በኀሊዮም በገቢርም ጥሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን የሚፈጅብንን ጊዜ ያህል ነው። ያንን ጊዜ ደግሞ ከፈለግን ዛሬና አሁን ልናደርገው እንችላለን። ከየገባንበት የራሳችን ሥሪት የሆኑ ትንንሽ ዓለማት ወጥተን ሰፊ አደባባይ ላይ መገናኘት ነው ዋናው አብነት። ከሰውነት ተራ ያወጡንን አጉል ባሕርያት ረግመን ሰው መሆን ነው መፍትሔው።"} {"text": "ልጅ ደረሰ ቤት ፈረሰ ልጅ ደረሰ ቤት ፈረሰ የቆየ አና የተለመደ የአማርኛ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ ልጅ ለጉርምስና እድሜ ደርሶ ያልተለመደ ባህሪ ሲያወጣ፤ቤተሰቡ ያልጠበቀውን ችግር ሲያመጣ፤ ፀብ ሆነ ፍቅር ከጎረቤት ሲጎትት ይህም ላሳደጉት ወላጆቹ እንግዳ ሲሆን፤ የልጆች እድገት ቤተሰቡን ሠላም እና የተረጋጋ…"} {"text": ""} {"text": "ልክዕ ከምቲ ሂትለር ንኣይሁዳውያን ’’ጥጡሕ ቦታ ተዳልዩልኩም ኣሎ’’ ብዝብል ጉልባብ ምልዮናት ህዝቢ እስራኤል ናብ ኮንሰንትረሽን ካምፕ ወሲዱ ዘጥፈኦም፡ ውልቀ መላኺ ኢሰያስ ድማ ኣብዚ ቀረባ እዋን “ናብ ልሙዕ መሬት ክወስደኩም የ“ ብዝብል ጉልባብ፡ ኣብ 88 ዝተፈላለያ ዓድታት ንዝርከብ ህዝቢ ናብ ጋሽ ባርካ፡ ዲጋ ገርሰት፡ ብሓይሊ ንምግዓዝ መደብ ኣውጺኡ ንምትግባር ይሸባሸብ ከምዘሎ ምንጭታት ሓቢሮም።"} {"text": "የልብ ቫልቭ በሽታ አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰተው እድሜያቸው ከ40 አመት በላይ በሆኑ ሰወች ላይ ነው ለዚህም ምክንያቱ የህብረ ህዋሳት (tissue) እንደፈለጉ አለመተጣጠፍ ችግር ሲሆን በጊዜ ሂደትም የልባችን ቫልቭ ትክክለኛ ቅርፁን በማሳጣትና የልብ በር በትክክል አልዘጋ እንዲል በማድረግ ደም ወደኋላ ተመልሶ እንዲፈስ ያደርጋል:: ይሄም ልባችን ተግባሩን በትክክል እንዳይሰራ የሚያደርግ ሲሆን የሚከተሉትን የሕመም ምልክቶች ያሳያል፦"} {"text": ""} {"text": "እቶም ወከልቲ ኤርትራ ናይ እትርከብን 28 ሃገራት ኣብቲ ካብ 22 ክሳብ 25 መጋቢት ዘካየድዎ ኣኼባ፣ ልፍንታዊ ኣሃዱታት ምቁጽጻር ዶባት ክዋፈሩ ዝብል እማመ ከምዘቕረቡ’ውን ኣሶሸትድ ፕረስ ገሊጹ።"} {"text": "በኢትዮጵያ በተከታታይ የዘለቀውን ሕዝባዊ ተቃውሞ መቆጣጠር የተሳነው ህወሓት በኢትዮጵያ በአስቸኳይ አዋጅ ስም አገሪቷን በወታደራዊ አስተዳደር ስር ለማስተዳደር ኣዋጅ አንደሚያወጣ ተሰማ። የመፈንቅለ መንግሥት ይዘት ያለው አዋጅ ምናልባትም ዛሬ ይወጣል ተብሎ ይጠበቃል።"} {"text": "ኢትዮጵያን አንድ የማድረጉ ሁኔታ በልብነ ድንግልም በለው በኢማም ግራኝ መሐመድ ከዛም እስከ ሐይለስላሴ ከዛም እስከ ደርግ ድረስ ሁሉም የኢትዮጵያ ልጆች የተካፈሉበት ስርዓና ጦርነት ፡ ነው፡፡"} {"text": "ብዘይምጥርጣር ንዓና ተወከሱ! ምሳና ተዘራረቡ ንሕናውን ብዝተኻእለና መጠን ክንሕግዘኩም ክንፍትን ኢና። በቲ ንህቦ አገልግሎት እንተዘይ ዓጊብኩም“ውን ንዝምልከቶ ውልቀ ሰብ ወይ ቤት ጽሕፈት ክትውከሱ ትኽእሉ።"} {"text": ""} {"text": "በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ከነሐሴ ወር መግቢያ ጀምሮ “ዓለምን መፈወስ” በሚል ጭብጥ ዙሪያ በተከታታይ የሚሰጥ የጠቅላላ የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ መጀመራቸው የሚታወስ ሲሆን በተለይም ረቡዕ ዕለት በነሐሴ 13/2012 ዓ.ም ላይ ባደረጉት አስተምህሮ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክትባት የማግኘት አስፈላጊነት በማስታወስ “የኮቪድ 19 ቫይረስ ለመከላከል የሚሰጠው ክትባት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ሐብታም የሆኑ አገሮች ከሆኑ፣ ይህ ክትባት የዚህ ወይም የዚያ ብሔር ንብረት ከሆነ እና ዓለም አቀፋዊ ካልሆነ፣ ለሁሉም የሰው ልጆች የማይዳረስ ከሆነ በጣም ያሳዝናል” ማለታቸው ይታወሳል። “የበሽታው ወረርሽኝ ከሁሉም በላይ የእኩልነት ተግዳሮት የሆኑትን ማህበራዊ ችግሮች አጋልጧል እንዲሁም አስከፊ እንደ ሆኑ አሳይቷል። አንዳንድ ሰዎች በቤታቸው ሁነው ሊሠሩ ይችላሉ ፣ ይህ ግን ለብዙዎች የማይቻል ነው። የተወሰኑ ልጆች ምንም እንኳን የተሳትፎ ችግሮች ቢኖሩም ፣ መደበኛ ትምህርት ማግኘታቸውን ሊቀጥሉ ይችላሉ ፣ ይህ ግን በአጋጣሚ ለብዙዎች በድንገት የተከሰተ ወረርሽኝ በመሆኑ ብዙዎች እድሉን ለማግኘት ይቸገራሉ። አንዳንድ ኃያላን አገራት ቀውሱን ለመቋቋም ገንዘብ መስጠት ይችላሉ ፤ ይህ ግን የወደፊቱን ማሕበረሰብ ባለ እዳ ያደርጋል” ማለታቸው ይታወሳል።"} {"text": "ከሶስተኛ ግብ መቆጠር በኋላ የተዳከሙት ሰበታዎች የማጥቃት አማራጫቸውን በማስፋት ፍፁም ገ/ማርያም እና ቃልኪዳን ዘላለምን ቀይረው ማስገባት ችለዋል ።አብዛኛውን የማጥቃት አማራጫቸውን ከግራ መስመር ቡልቻ ሹራ ከሚነሱ ኳሶች አመዝነው ሙከራዎችን ሲያደርጉ ቡልቻ አሻግሮለት ቃልኪዳን ዘላለም በሁለት አጋጣሚዎች ሳይጠቀምበት የቀሩባቸው አጋጣሚዎች በሰበታ በኩል የሚጠቀሱ ሙከራዎች ነበሩ ።"} {"text": ""} {"text": "ኮሚሽኑ የያዛቸው እቅዶች ለመፈፀምና የተጣለበትን ትልቅ ኃላፊነት ለመወጣት ከከፍተኛ የሳይንስና የትምህርት ሚኒስቴር ጋር መስራቱ ውጤታማ እንደሚያደርገው በማመኑ እንዲህ አይነት ውይይት እንዲካሄድ መፈለጉን ጠቁመዋል፡፡"} {"text": "ሳተን ሳተላይቶችን ወደ ህዋ ሳይጀምሩ ወይም ግዙፍ ማማዎችን ሳይገነቡ ገመድ አልባ አውታረመረብን ለመፍጠር ሎን በጎግል (እና በኋላም የጉግል ወላጅ ኩባንያ ፊደል) ጥረት ነበር ፡፡ ይልቁንም አውታረ መረቡ ከግዙፉ ፊኛዎች በተንጠለጠለ ሃርድዌር ይሰራ ነበር ፣ ስለሆነም የፕሮጀክቱ ስም ፡፡"} {"text": "ፍቁራን ብኽርስቶስ ኣኅዋትን ኣኃትን ! “እምነት ነቲ ብተስፋ እንጽበዮ ነገር ከም እንረኽቦ ፣ ዜረጋግጽ፣ ነቲ ዘይረአ ነገር ከምዘሎ ዜረድእ ….”ጥራሕ ፣ ዘይኮነ፣ “ ዅሉ ዓለማት ብቓል ኣምላኽ ከምዝተፈጥረ…” ዚገልጽ፣ ነቲ ዅሉ ኣብ’ዚ ዓለም’ዚ ዚፍጸምን ዚኸውንን ዘበለ ከኣ ኡነተይና ትርጕሙን መልእኽቱን ብብርሃን “እምነት ስለ እነስተውዕሎ 2” ፣ ካብ’’ዛ እምነት’ዚኣ ፣ ተበጊስናን፣ በኣኣ ተንቀሳቒስናን ነዛ ሓዋርያዊት መልእኽትና ነቕርበልኩም።"} {"text": "ሰሉስ 22-05-2018 ኣባላት ማሕበረኮም ህግደፍ ኣብ ሱዳን ዴም ዝብሃል ጥቓ ሜዳ ኩዕሶ ኣብ ኣኼባ ከለዉ ሓይልታት ጸጥታ ሱዳን ብምምጻእ ንሓለፍቲ'ቲ ማሕበረኮምን ኣብቲ ቀጽሪ ንጸንሑዎም ንኣስታት40 ኣቢሎም ንዝኾኑ ሰባትን ብበትሪ እናቐጥቀጡ ብመካይን ጽዒኖም ወሲዶሞም። እዚማሕበረ ኮም እዚ፡ንስለያዊ ንጥፈታት ህግደፍ ከገልግልዝ ጸንሐን ናይ ብዙሓት ደላሎ መቋመርን መቋጸርን ቦታኮይኑ ምጽንሑ፡ካብ ዓይኒ ህዝቢ ዝተኸወለ ኣይነበረን። ኣብቲ ብሃንደበት ዝተኻየደ ናይ ምእሳርን ምህዳንን ስጉምቲ፡ብዙሓት ኣባላት ማሕበረ ኮም ህግደፍን ሓለፍቶምን ተሓባበርቶምን ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ክኣትዉ ኪኢሎም ኣለዉ። ካብእቶም ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ዊዒሎም ዘለዉ መራሕቲ ድማ፣"} {"text": "በአሜሪካ ታሪክ 59ኛው በአለ ሲመት ሆኖ የተመዘገበው የጆ ባይደን በዓለ ሲመት፣ ከጸጥታ ስጋቱ ባሻገር ከወትሮው ቀዝቀዝ ያለ እንዲሆን ያደረገው ሌላኛው ምክንያት ደግሞ፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ነበር፡፡"} {"text": "ሕጂ ንባዕልኻ ተመሊስካ፡ ኣርእስቲ ኣግፊሕካ፡ ካይተህውትተኒ። በዓል ኣነ ኣብ ቀረባ ኢና። ሳይንስ ክንምህር መጺና፡ ጀምስ ብሩስ እንተሰሚዕና ነታ ክላስ ብሂስትሪ ኢና ንውድኣ። ስቕ በል! 🙂"} {"text": "መልስ አልሰጠችም አክስቴ፡፡ አንድ ጥግ አሲዛ ቡታጋዝ ለኮሰች፡፡ በእርግጥ እኔ እስከማውቀው ድረስ እሷ ቤት ታድሮ ቁርስ ሳይበሉ መውጣት ዘበት ነው፡፡ እስካሁንም የቆየችው ምናልባትም ህመሟ ስለበረታባትና ከልጆቹዋም ማልዶ የሚነሳ ስላላገኘች ይሆናል፡፡ እንግዳ ታከብራለች፡፡ በተለይ ለዘመድ ትሳሳለች፡፡ ክርክሩን ትታ ጉድ ጉድ ይዛለች፡፡ እኔም ትላንት እናቴን ከአውቶቢስ ተራ ተቀብዬ ቀጥታ ወዲህ ያመጣሁዋት የሌሎች ዘመዶች ቤት ጠፍቶኝ ወይም ቀጥታ ለቅሶ የመጣችበት የአክስቴ ቤት መውሰድ አቅቶኝ አይደለም (ትንሽ መሽቶ የነበረ ቢሆንም)፡፡ ወይም እዚህ የተሻለ አልጋና እራት ስላለም አይደለም፡፡ ይሄው መልካምነቷ ስቦኝ ነው፡፡"} {"text": "ኣብ ኣስመራ ጥቓ ቤተ-ክርስትያን እንዳ ማርያም ዝነበረ ማእከል ጴንጠ ብምውራር ድማ ኣብቲ ማእከል ዝነበረ መጽሓፍትን መሳርሒ ሙዛቃን ከም ዝቃጸል ጌሮም። ብምቕጻል ድማ ኣብ ኣስመራ ብብዝሒ ተዘርጊሑ ዝነበረ ማእከላት ከም ልሙድ ኣጸዋውዓ ድማ Church እናፈተሹን ኣብኡ ክግልገሉ ንዝጸንሕዎም ኣመንቲ እናኣከላበቱን ምስ፡ፖሊስን ኣባላት ጸጥታ ብምትሕብባር ድማ ከም ዝዕጾ ኣብ ምግባርን ዓቢ ተራ ተጻዊቶም። ኣብዘን ማእከላት ዝግልገሉ ዝነበሩ ምእመናን ድማ ኣደዳ ምእሳርን መግረፍትን ክኾኑ ጀሚሮም። ኣብዚ ግዜዚ ካብ 2500 ክሳብ 3000 ኣመንቲ ብሰንኪ እምበቶም ኣብ ትሕቲ እስርቤት ይርከቡም"} {"text": ""} {"text": "1/ የሰራዊቱ መኮንኖች በባህር ኃይልም ሆነ በአየር ኃይል የነበሩት ከፍተኛ ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ቢኖሩበትም ከፍተኛውን የመንግስት ስልጣን የያዙት የደርግ አባላት በመስመር መኮንነት እና በዝቅተኛ የትምህርት ዝግጅት ላይ በመሆናቸው ውሳኔዎች በትክክለኛ የወታደራዊ ሳይንስ ላይ እንዳይመሰረቱ ማድረጉ፣"} {"text": "ይህም ማለት ከአባት ወገን አያቱ በስጦታ ወይም በውርስ የተገኘው የማይንቀሳቀስ ንብረት የእናት ወገን ለሆነ ተወላጅ እንዳይተላለፍ እንዲሁም ከእናት በኩል የገኘው ለአባት በኩል እንዳይተላለፍ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህም የሆነው የቤተሰብ ቅርስ የሆነ ንብረት በቤተሰብ እጅ እንዲቀር ነው፡፡ ነገር ግን ይህን ንብረት እንዳይወርስ የተደረገው ሰው ከንብረቱ የአላባ (usufruct) መብት አለው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ደገፍቲ ተቃውሞ ሎሚ ኣብ ዓበይቲ ከተማታት’ታ ሃገር ብምውጻእ ኣብ ዝሓለፈ ምርጫ ተሓተቲ’ዮም ዝበሎም አባላት ኮሚሽን ምርጫ ካብ መዝነቶም ብህጽጽ ክሰጎጉ ሓቲቶም።"} {"text": "More in this category: « “ቆብ አስጥል - የትውፊት አምባሳደር”\tአንበሳ ባንክ፤ የወኪል ባንክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ከአንድ መቶ ሺህ በላይ መድረሱን አስታወቀ »"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "በአቢዮ አርሳሞ መታሰቢያ ስታድየም ቁጥሩ እጅግ በርካታ የሀዲያ ደጋፊዎችና ቁጥሩ ቀላል የማይባል የሀላባ ከነማ ደጋፊዎች የታደሙበት ጨዋታ አስደሳች የደጋፊዎች ድባብ ተመልክተንበታል፡፡"} {"text": ""} {"text": ".......... ብንን ያደረገኝ ከሁአላዬ ቆመው የነበሩ ያንድ ጥቁር መላጣ ሽማግሌ የመንግስት መኪና ሾፌር ክላክስ ነበር .... To my own surprise, እንባዬ ከመነጽሬ ስር ይፈስ ነበር ...."} {"text": "ወደፊት ዘርፉን በጥናትና ምርምር መደገፍ ጠቃሚ መሆኑን በመግለጽ አሁን ላይ ሶስት ባህላዊ መድሃኒት ላይ ምርምርና ቅመማ ተጠናቅቆ በሚቀጥለው ዓመት አገልግሎት ላይ ይውላሉ ነው ያሉት፡፡"} {"text": "የ GMP መመሪያዎች ለተለያዩ ኢንዱስትሪዎች በተለያዩ ህጎች እና ደንቦች የተደነገጉ ናቸው ፡፡ ዓለም አቀፍ ህጎች እና መመሪያዎች አሉ ፣ ግን በአውሮፓ እና በብሔራዊ ደረጃም ህጎች አሉ ፡፡"} {"text": "የብር ኖት ለውጡ እንዲያመጣው የተቀመጣው ግብ እንዲሳካ ግን የብሄራዊ ባንክ የጥሬ ገንዘብ ዝውውርብ ለመቆጣጠር ያወጣውን መመሪያ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ መሆነን ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮቹ ገልጸዋል።"} {"text": "የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን የስንቅሌ ቆርኬዎች መጠለያን የ10 ዓመት የስርዓት አያያዝ እቅድ ሰነድን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በሀዋሳ ከተማ ሴንትራል ሆቴል ታህሳስ 17/2013ዓ.ም አፀደቀ፡፡"} {"text": "ማግኒዥየም ታዛቢነት እንደ አመጋገብ ማሟያ ትልቅ እምቅ ችሎታ አለው ፣ ስለዚህ ማግኒዥየም ታይታይን ሁለቱንም ማግኒዥየም ማሟያዎችን እና የልብ ጤና ማሟያዎችን ለሚፈልጉ ጥሩ ምርጫ ነው ምክንያቱም ከፍተኛ የደም ስኳር እና የደም ግፊት መጨመርን የመሳሰሉ ብዙ የጤና ሁኔታዎችን ሊያሻሽል ይችላል ፡፡"} {"text": "የኮቪድ -19 ወረርሽኙን ተከትሎ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በከተማው የሚገኙ የእድር ምክር ቤቶች እያደረጉት ያሉት አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑና አስፈፃሚ አካላት ለዚህ ከፍተኛውን ድርሻ ፃጽ መቻላው፣"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": ""} {"text": "በዚህም መሠረት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አባላት፣ የተለያዩ የድርጅቱ መዋቅሮችና አመራሮች ለችግሩ መፍቻ ሊሆን የሚችለውን ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያደርጉ ቦርዱ ማሳሰብ እንደሚገባው ወሥኗል። በመሆኑም ፓርቲው በመካከሉ የተፈጠረውን አለመግባባት በሥራ አስፈጻሚ አመራሮቹ ሊፈታ ባለመቻሉ የተለያዩ የድርጅቱ መዋቅሮችና አባላት ዐውቀው ጠቅላላ ጉባዔ እንዲከናወን የሚያደርጉባቸውን"} {"text": ""} {"text": "ካብ ሊብያ ብማእከላይ ባሕሪ ዝሰገሩ ኣማኢት ኤርትራውያን ስደተኛታት ብሓይሊ ባሕሪ ማልታ ድሕሪ ምድሓኖም፣ ናብ ሳልሰይቲ ሃገር ክሳብ ዝጠየሱ ኣብታ ሃገር ግዜያዊ ዑቕባ ተዋሂብዎም ከምዝጸንሑ ይፍለጥ።"} {"text": "ኢትዮጵያ ሀያ ዐመት ሙሉ በብዙ ማገዶ ስታበስለው የኖረችውን፣ ከአሁን አሁን በስሎ አውጥቼ በበላሁት ስትለው የነበረውን መንተክተክ የጀመረ ወጥ ሞት ከጉልቻው ላይ አንሥቶ ክንብል አድርጎ ደፋባት፡፡"} {"text": "የተለየ ባለ ቀለም ቅብ ሽልማት የሚፈልጉ ከሆነ, በጥቁር ወይም ቀይ ቀለም ያለው ሆምዶች አለን, እንዲሁም በርካታ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች ተወስዶል T-Shirts"} {"text": "ሰገጤ ነኝ አለች እኔም ተከተልኳት እሷ ብቻ አይደለች እኔም ሰገጤ ነኝ ስለ ሀገር ማውራቷ ከልብ መታከቷ መጮህ መጨነቋ ኢትዮጵያ ማለቷ አንተን ካበሳጨህ አንቺን ካናደደሽ ..."} {"text": "ዛሬ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ከተቋቋመ አንድ ዓመቱ ነው። ባሳለፍነው አንድ ዓመት ውስጥ የደገፉን፣ ያበረታቱን፣ አስተያየት በመስጠት ያረቁንና በመድረካችን የተሳተፉ ያሉትን ያህል የምንሰራውን ስራ ለመቆጣጠር፣ የተመሰረትንበትን ግልጽ መስመር ለማስቀየር የሞከሩና ጨዋነት በጎደለው መልኩ የተዛለፉም አጋጥመውናል። ለሁላችም እንኳን ለአንደኛው ዓመት አደረሰን!! “ወፌ ቆመች በሉን\" በማለት ከዓመት በፊት የሚዲያውን ሰፈር በአሃዱ ብለን ከተቀላቀልንበት ጊዜ አንስቶ የሰራነውን ስራ በጥሞና ለመመልከት ሞክረናል። ሌሎች ሚዲያዎችንና ብሎጎችንም ዳሰናል። የራሳችን ደካማ ጎን ስንፈትሽ እግረ መንገዳችንን ዙሪያችንን ስንቃኝ የሚዲያ ተሃድሶ (ሪፎርም) አስፈላጊ እንደሆነ ተረድተናል። አምነናል። \"መቼ\" ለሚለው ጥያቄ ምላሹ ዛሬ፣ አሁን፣ አሁኑኑ የሚል ነው። ድክመታችን ስንጀምር በዘረጋናቸው … [Read more...] about የ፩ኛ ዓመት መልዕክት – የሚዲያ ተሃድሶ ግድ ነው!!"} {"text": "(በርሀ (ጄምስ) መሓረና ሙሉእ ሂወቱ ብሻዕብያ ዝተዓሸወን መስርሒ ዝኾነን ዘፍቅሮ ሓወይን ዓርከይን ስኢነ) በርሀ ኣብቲ ሃብታም መሬት ጫዓሎ ካብ ርኹባት ቤተሰብ ዝተወልደ፣ መባእታዊ ትምህርቱ ካብ ቀዳማይ ክፍሊ ክሳዕ ራብዓይ ክፍሊ ኣብ ኳዓቲት ተማህረ፡፡ ንዝተወሰነ እዋን ኸኣ ትምህርቱ ኣብ ዓዲ ቀይሕ ምስቀጸለ ትምህርቱ ብምቁራጽ ናብ ኣስመራ ብምኻድ"} {"text": "ስለዚህ የበለጠ መረጃ በሚያገኙበት ድር ጣቢያችን ላይ ለመመልከት ደህና መጡ Law & More. በአንድ የተወሰነ የሕግ ጉዳይ ላይ ለመወያየት ከፈለጉ ወይም ስለ አገልግሎታችን ጥያቄ ካለዎት እባክዎን ለመገናኘት አያመንቱ ፡፡"} {"text": "ዛሬ ላይ ይህ ማኅበር በቅጥረኛው አገዛዝ በከሀድያንና መናፍቃን ጥምረት በሚሰነዘርበት ጥቃትና ሴራ እጅግ ከባድ ፈተና ላይ ይገኛል፡፡ እነኝህ የጥፋት ኃይሎች ይሄንን ስንት የተደከመበትና ስንት ተስፋ የተጣለበት መንፈሳዊ ማኅበር ለማፍረስና ያሰቡትን ሰይጣናዊ ጥፋት ለመፈጸም ሴራ እየጎነጎኑ ይገኛሉ፡፡ አገዛዙ ማኅበሩን ለመበረዝና በቁጥጥሩ ሥር ለማድረግ ቀደም ካለው ጊዜ ጀምሮ አባሎቹን ጠቅጥቆ በማስገባት የፈለጉትን ለማድረግ ጥረቶችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ከሚያጋጥማቸው ፈተናዎች ክብደትና ጫናዎች የተነሣ እኔም በግል አጋጥሞኝ እንዳየሁት ከመሥራች አባላት ሳይቀር ሊያንጸባርቁት የማይገባ ነገር ሲያደረጉ የተመለከትኩበትና የተወዛገብኩበት አጋጣሚ እሰከ መፈጠር ተደሶ እያዳከሟቸው ይገኛሉ፡፡"} {"text": "5፤ እግዚአብሔርም ለአንተ ይሰጣት ዘንድ ለአባቶችህ ወደ ማለላቸው፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ ወደ ከነዓናውያን ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ምድር ባገባህ ጊዜ ይህችን አምልኮ በዚህ ወር ታደርጋለህ።"} {"text": "የካቲት 18፣ 2013/ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የፍርድ ቤቶች ትዕዛዝ አለመከበር አሳስቦኛል አለ"} {"text": "በደቡብ ክልል በቤንቺ ማጂ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ መለያ፣ ኮመታ፣ ጋቢቃ፣ ኩኪ፣ ኡይቃ፣ ቢቢታ፣ ስመርታና ከነዓን ቀበሌዎች በሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆችና በፌዴራል ፖሊሶች ላይ በድምሩ የ55 ሰዎችን ሕይወት ማጥፋታቸው የተረጋገጠባቸው 18 ተከሳሾች፣ በዕድሜ ልክና ከሦስት ዓመታት ከሦስት ወራት እስከ 22 ዓመታት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጠ፡፡"} {"text": "ሳይንሳዊ ምርምር እንዳሳየው በጥሬ ወተት ውስጥ በተፈጥሮው የሚገኝ ኢንዛይም የሆነው ላቲፔሮክሲዲሴዝ በተፈጥሮው ሃይድሮጂን roርኦክሳይድ ባለበት ወተት ውስጥ የሚገኘውን የቲዮካኒን ኬሚካዊ ምላሽ እንደሚሰጥ ያሳያል ፡፡ የተፈጠረው ንጥረ ነገር በአብዛኛዎቹ ባክቴሪያዎች ላይ እና እንደ እስክቲሺያ ኮሊ ባሉ አንዳንድ ባክቴሪያዎች ላይም የባክቴሪያ ውጤት አለው።"} {"text": "የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በእምነት ሕግጋቷ የምትቀበላቸውን ብቻ ሳይሆን የማትቀበላቸውን ድርሳናት እና ቅርሶች ጭምር ለትውልድ አቆይታለች፡፡ በመርጦ ለማርያም የሚገኘው «የግራኝ አሕመድ ካባ»፣ ከሕንድ ወደ ግእዝ የተተረጎመው የሕንዶች የእምነት እና የፍልስፍና መጽሐፍ «መጽሐፈ በርለዓም»፣ የአሪስቶትልን፣ የፕሉቶን እና የሶቅራጥስን ፍልስፍና የያዘው «አንጋረ ፈላስፋ»፣ ግብጽ እንዴት በዓረቦች እንደ ተወረረች የሚገልጠው «የአንድ አባት ዘገባ»፣ እና ሌሎችንም መጥቀስ ይቻላል፡፡"} {"text": "ሁሉም ለየብቻው እንደተለያየ የኔም ሳቅ ለብቻው ከኔ ጋራ ቆየአየሁት ሰማሁት ሁሉን ተረዳሁትሳቄን ለማርከሻ ቢቸግር ጠጣሁትቢቸግር በላሁትእንደ ጉሹ ጠላ እንደባር ማሽላ ሳቄን ለማርከሻ ለነገው መድረሻመረጥኩት ጠራሁት ይስቃል እንዲሉኝ ጥርሴን ተነቀስኩት ጋዜጠኛና ገጣሚ አበራ ለማ (መቆያ) ይህችን ወግ…"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዳውሮ ዞን ጥቅምት 28 ቀን 2013 ዓ.ም የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል ክትባት መሰጠት ተጀመረ ፡፡"} {"text": "አዳዲስ ግምገማዎች ግብዣ, ግምገማዎች አሁን ግምገማዎች ላይ ያለው በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ ያሉ በጣም ስለጀመሩ ጎልማሳ. አዳዲስ ግምገማዎች እና አዳዲስ ግምገማዎች ሕዝብ የመስመር ላ..."} {"text": ""} {"text": "“አደራችሁን ልጃገረድ አግቡ። እነርሱ አንደበታቸው ጣፋጭ፣ ማህፀናቸው ንፁህ፣ ቶሎ የማያረጁ፣ በትንሽ ነገርም የሚወዱ ናቸውና።”(ኢብኑ ማጃህ እና በይሀቂ ዘግበውታል)"} {"text": "የሀገሪቱ ባለስልጣናት በዓለ ሲመቱን ከሀገር ክህደት ለይተው እንደማያዩት እና ኦዲንጋንም ለእስር ሊቢያበቃቸው እንደሚችል ቢያስጠነቅቁም የተቃዋሚ መሪው ወደ ኋላ አላሉም፡፡ 10 ሺህ በሚልቁ ደጋፊዎቻቸው ፊት ዛሬ በናይሮቢ ባለ መናፈሻ መጽሀፍ ቅዱስ ይዘው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ZhongShan የመኪና ጎርፍ 155 ዋ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የአውቶብሱ የትኬት ቢሮ ከሚገኘበት ቦታ ጠዋት አስራ ሁለት ሰዓት ተኩል እንድንገኝ በተገረን መሰረት፤ በተባለው ጊዜ ተገኝቻለሁ። አንድ ሰዓት ይንቀሳቀሳል የተባለው አውቶብስ ሌሎች መንገደኞችን እስኪያስተናግድ ራቅ ብዬ ሁኔታውን አስተውላለሁ። ከመንገደኞቹ በተሻለ ማልደው በቦታው የተገኙት ግን በአቅራቢያው በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወረፋ ለመጠበቅ የተሰለፉ የከተማይቱ ነዋሪዎች ናቸው። እየተንጠባጠቡ በመጡ ተጓዞች ምክንያት 50 ደቂቃ ዘግይተን መቐለን ለቀን ወጣን። ጉዟችን በአላማጣ አቅጣጫ ነው።"} {"text": "“ አስፋ ጫቦ የተባ ብዕር ስለነገም ቢናገር!” በሚል ይገረም አለሙ የጻፈው በየድሕራተ ገጾች ወጥቶ ነበር። እኔ መውጣቱን የሰማሁት በስልክ ከእመቤት አሰፋ ነበር። “በላይ መጀመሪያ ሥራ ቦታ አንብቦት ነገረኝና አንብቤ አሁን ልጆቹ እያነበቡት ነው…” አለች። በላይ ባለቤትዋ ነው። ”ምንድነው የሚለው?” አልኳት። ”ብቻ አንብበው ጥሩ ነው የጻፈው። ሥነስርዓት ያለው ሰው ነው” አለች። ሥነስርዓት የምትለው የአያቷ የማቱኬአጆ መለኪያ (ሰው መመዘኛ) መሆኑ ነው። ማቱኬ ነች ያሰደገቻቸው። በማቱኬ ቤት፣ ልጆቿን፣ ዘመድ አዘማድም ጨምሮ፣ ሰው ሁሉ በሁለትይመደባል። ሥነስርዓት ያለውና ሥነስርዓት የሌለው!"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን አምስት የከተማ አስተዳደርና አራት የገጠር ወረዳዎች አሉ። በዞኑ ይኖሩ የነበሩ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ነባር የአማራ ተወላጆች በደረሰባቸው ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት መፈናቀላቸውን አብመድ በተደጋጋሚ መዘገቡ ይታወሳል።"} {"text": "የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ይህን የማይተካ ከሚናቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ የኢ.ፌ.ዲሪ ሕገ መንግስትም በምዕራፍ ዘጠኝ አንቀጽ 78 እስከ 81 ባሉት ድንጋጌዎችም ሆነ ሕገመንግስቱን ተከትሎ የወጣው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 25 በ 1988 ባወጣው መሰረት ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው መሆኑን ደንግገዋል"} {"text": "የአለም የጤና ድርጅት በመላው አለም የሚገኙ መስማት የተሳናቸው ሰዎች ቁጥር ከ1.5 ቢሊዮን ማለፉንና አስፈላጊው የጥንቃቄና የህክምና እርምጃ ካልተወሰደ በመጪዎቹ 30 አመታት በአለማችን 2.5 ቢሊዮን ሰዎች የተለያዩ የመስማት ችግሮች ተጠቂ\t"} {"text": "አቶ ኦባንግ በበኩላቸው “ይህ ደሞዛችን ነው። ይህ ርካታችን ነው። ከዚህ በላይ ርካታ የለንም” ሲሉ ስሜታቸውን ይገልጻሉ። ማንም ከህግ በላይ እንዳይደለ ከማረጋገጥ በላይ ታላቅ ተግባር እንደሌለ ማሳየት ታላቅ ቁም ነገር እንደሆነና ዜጎች የትም ሆነ የት መብታቸውን ማስከበር እንዳለባቸው፣ ለመብታቸው መታገል እንዳለባቸው ያሳስባሉ። “ይህችን እህት ሳገኛት ዘሯን፤ ብሔሯን ወይም ሃይማኖቷን አልጠየኩዋትም። በደልዋን ሰማሁ። ለፍትህ ትመጥናለች አልኩ። ከሥራ አጋሮቼ ጋር ሆነን ለህግ የበላይነት ተነሳን። ፍትህ ድል ነሳች። ይህና ይህ ነው የእኛ እርካታ!!” ሲሉም ለታፈኑ ሁሉ የ“ተነሱ” ጥሪ ያቀረባሉ። አያይዘውም “ሰዎች ሁሉ እኩል ነን። ጉዳታችን በገንዘብ አይለካም” ሲሉ የህሊና ቁስል ከባድ መሆኑን ይጠቁማሉ።"} {"text": "የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትም ሆን ብሎ ያሰናከለው መለስ ዜናዊ፣ ስብሃት ነጋ እና አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ሲታወቅ ምክንያቱም በ1969 ዓ.ም. ከላይ የተጠቀሰ መሬት የኤርትራ ነው ብሎ ወያኔ የፈረመበት በመሆኑ ይህም በአልጀርሱ ስምምነት ወያኔ መሪ መለስ ዜናዊ አሳልፎ ለኤርትራ መስጠቱ የ1969 ዓ.ም. ትልቁ ማሳያ ነው። የኢትዮ-ኤርትራን ጦርነት እነማን መሩት? ይህን እንመልከት።"} {"text": "ከፈጣሪ ጋር በዋና ዳኝነቱ ፌዴሬሽኑም ጥሩ እያገዘን ወደ ላይ እየወጣን ነው። ፌዴሬሽኑ ከሚያደርግልን በተጨማሪ ባለሁበት አካባቢ ኢንተርናሽናል ዳኞች አሉ እንደ አስናቀች ገብሬ ያሉ። ከእነርሱ የተሻለ ነገር ተምሬ ከፈጣሪ ጋር ትልቅ ዕራይ አለኝ። በእርግጠኝነት እርሱንም አሳካለሁ።"} {"text": "ዝርዝሮች: የቶር መዶሻ ተንጠልጣይ ብር እና ከእውነተኛ የከበሩ ድንጋዮች ምርጫ ጋር ይቀመጣል። የተንጠለጠለው ይለካል የዋስትናውን ጨምሮ 34.4 ሚ.ሜ ርዝመት ፣ በሩጫዎቹ 22.8 ሚ.ሜ ስፋት ፣ 18.9 ሚ.ሜ ስፋት በፖምቦል ፣ እና እጀታው በጣም ጠባብ በሆነው 5.8 ሚ.ሜ. የዋስትና መጠኑ 5.4 ሚሜ ከላይ እስከ ታች ይለካል ፡፡ መዶሻው 6.6 ይመዝናል ግራም የተንጠለጠለበት ጀርባ ክብደትን ለመቀነስ በትንሹ የተቀረጸ ሲሆን በሰሪዎቻችን ምልክት ፣ በቅጂ መብት እና በብረት ይዘት ታትሟል ፡፡"} {"text": ".......... ብንን ያደረገኝ ከሁአላዬ ቆመው የነበሩ ያንድ ጥቁር መላጣ ሽማግሌ የመንግስት መኪና ሾፌር ክላክስ ነበር .... To my own surprise, እንባዬ ከመነጽሬ ስር ይፈስ ነበር ...."} {"text": "ዛሬ ግን አርቲስቱ በዳኝነት በተገኘበት መድረክ፤ የ“አይዶል” ድምፃዊት ተፈታኝ ሆና ስትቀርብ ድምጿን ካሰማች በኋላ፤ “ከመዳኘቱ በፊት አንድ ነገር ለመናገር እፈልጋለሁ አለች፡፡” ዳኞቹ ፀጥ አሉ፡፡"} {"text": "ካብ መንጎ ቀዳሞት ተጋደልቲ ህወሓት ዝነበረ ኣቶ በርሀ ሓጎስ፡ ኣብ`ዚ ቐረባ እዋን ኣብ ከተማ መቐለ ዘመረቓ `ካብ 'ጥማዕ ታሪኽ' ትብል መጽሓፉ፡ ኣብ ምዝርግሓ፡ ብዙሕ ግዳማዊ ጸቕጢ ከምዝግበረላ ይገልጽ።"} {"text": ""} {"text": "ሆኖም አገራቸውና ቤተሰባቸው እንዲሁም ታሪክ በነሲብ ሲያወሳቸው ይኖራል፡፡ ግን አብቹ እንዴት ይረሳል? በወዶ ዘማችነት ከራስ ካሳ ጦር ጋር ዘምቶ የነበረው ቸኮዝሎባኪያዊው አዶልፍ ፓርለሳክ እንኳ ከዚያ ሁሉ ሠራዊት መሃል እንደ አብቹ በህሊናው ታትሞበት የቀረ ምርጥ ጦረኛ ያለ አይመስልም፡፡ በዚያ አስከፊ ሰዓት እንዲህ ዓይነት ተዓምር የሠራ የ16 ዓመት ጉብል መኖሩን የነገረንም እሱ ብቻ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች ስለማይጨው ጦርነት ጽፈዋል፡፡ ብዙ የመጻፋቸውን ያህል የንጉሡንና የራሶችን “እንከን አልባ” ታሪክ ሊነግሩን ደከሙ እንጂ እንዲህ እንደ አብቹ ያሉ ሳተናዎችን ታሪክ እየመዘዙ አላሳዩንም፡፡ ይልቁንም “ንጉሡ ወደ አውሮፓ የሄዱት ሸሽተው ሳይሆን የተባበሩትን መንግሥታት (ሌግ ኦፍ ኔሽን) እርዳታ ለማግኘት ነው” የሚል ስብከት ደጋግመው ይነግሩንና የትየለሌ ኢትዮጵያውያን በመርዝ ጋዝ እየተጠበሱ አምስት ዓመት ሙሉ ፍዳቸውን አይተው ያስመዘገቡትን ድል ለንጉሡ በገጸበረከትነት ያቀርባሉ፡፡ “ፀሐዩ ንጉሠ ነገሥት በድል አድራጊነት መጡ” እያሉም ድሉን በኪሳቸው ውስጥ ይዘው የመጡ በማስመሰል ከኬኩ ላይ ክሬሙን እንዲልሱ ያደርጓቸዋል፡፡ በመሠረቱ እንዲህ ዓይነቱ ዘገባ ስህተት ሳይሆን ክህደት ይመስለኛል፡፡ በጣሊያን የመርዝ ጋዝ በየበረሃው አካሉ እንደ ቅጠል ረግፎ የቀረው፣ በወንድሙ ሬሣ ላይ እየተራመደ የሀገሩን ጠላት አናዝዞ ለድል የበቃው አርበኛው የኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ንጉሡ አይደሉም፡፡ ንጉሡማ አውሮፓ ውስጥ ከቤተሰባቸውና ከምርጥ አሽከሮቻቸው ጋር የሞቀ ኑሮ እየኖሩ ነበር፡፡ ጦርነት ደግሞ በርቀት መቆጣጠሪያ ሊካሄድ የሚችል ቀላል ጨዋታ (ጌም) አይደለም፡፡ እንዴት አርጐ ነው ታዲያ ድል ከአውሮፓ ያውም ከእንግሊዝ ይዘውልን የሚመጡት? ቀድሞ ነገር ጣሊያን የወረረችንኮ የእንግሊዝን ሙሉ ድጋፍ አግኝታ ነው፡፡ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዳጅና ጠላትን ሳይለይ አውሮፓን ስላመሳቀለው፣ ጣሊያንም በምስራቅ አፍሪካ አካባቢ የእንግሊዝን ጥቅም የሚነካ ተግባር በመፈፀሟ ነው ፊት የተዟዟሩት፡፡ ያም ሆኖ ድሉ የተገኘው አብቹን በመሰሉ ቆፍጣና ጀግኖች መራራ ትግልና መስዋዕትነት እንጂ ከእንግሊዝ ወይም ከንጉሡ አይደለም፤ ሊሆንም አይችልም፡፡"} {"text": "ሰው ሁሉ ለሚኖርባት ዓለም ነጻና ክቡር ዜጋ ነው፡፡ዜግነት የተፈጥሮ ሲሆን መልካም ዜግት ግን የመልም ጠባይና ምግባር ውጤት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እውነተኛና ቅድስት በመሆኗ ዜጎች ሁሉ በሃይማኖትና በምግባር ለሀገራቸውና ለሰማያዊት ርስታቸው መልካምና ታማኝ እንዲሆኑ ከማስተማርና ከመምከር የተቆጠበችበት አፍታ ጊዜ የለም፡፡ ምንም እንኳን በሥልጣኔ ስም የሚመጡ ጉዳዮች የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ ቢፈታተኑትም ቤተክርስቲያን ግን ከጥንት ጀምሮ ልጆቿ በሥነ ምግባር ታንጸው፣ ፈሪሃ እግዚአብሔር ያደረባቸው የሀገርና የወገን አለኝታዎች እንዲሆኑ የተለያዩ ሥራዎችን ሠርታለች፡፡"} {"text": "አንድን ነገር ማወቅ፣ በጉዳዩም ማመን እና ላመኑበት እውነት እስከ መጨረሻው በጽንዐት መቆም የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ጲላጦስ የዕውቀት ችግር አልነበረበትም፡፡ በዘ መኑ በነበረው የፍርድ አሰጣጥ ሥነ ሥርዐት መሠረት የከሳሾቹን ምስክሮችም ኾነ ተከሳሹን በፊቱ አቁሞ ጠይቋል፡፡ በዚህም ክርስቶስ ምንም ወንጀል የሌለበት መኾኑን ዐውቋል፡፡ ነጻ መኾን እንዳለበትም አምኗል፡፡ ይህን ዕውቀቱን እና እምነቱን በተግባር እንዳያውል ግን አንድ ነገር ከለከለው - የሚያጣው ጥቅም፡፡"} {"text": "የተንጠለጠለበት ጀርባ በተጠቀሰው ጥቅስ - ጋንዳልፍ ፣ የቀለበት ፌሎውሺፕ ፣ ጄአር አር ቶልኪን የተቀረፀ ሲሆን የሎንግቦቶም ቅጠል እና የጋንልፍፍ ፊርማ ሮን ሁለት የሚያቃጥሉ ቧንቧዎችን ያሳያል ፡፡"} {"text": "የትኛውን አማራጭ መከተልና ምንአይነት ውሳኔ መውሰድ እንዳለብንሳናውቅ በቀቢፀ-ተስፋ ተጀቡነንእንኳትናለን። ግን እስከመቼ? ብለንራሳችንን መጠየቅ ያለብን ዛሬ ነው።ዛሬ ካለፈ ነገ የዘገየ ይሆናል። የፖለቲካባህላችንን ሊያርቅ (ሊያስተካክል)የሚችል ተቋማዊ መዋቅር እንኳአለመፍጠራችን ነው ለዚህ የዳረገን።ፖለቲካዊ ባህል ዲሞክራሲንእንድናጎለብት የሚያደርገን ተቋማዊመዋቅር ነውና በፖለቲካ መድረኩላይ የምንታይ ወገኖች ሁሉ በድፍረትልንመክርበትና ልንዘክርበት ይገባል።"} {"text": "የጥበቃ ዲፓርትመንት በአገሪቱ ውስጥ ያሉ የቤተ ክርስቲያኒቱ አጥብያዎች ስጋት የተደቀነባቸውን እና ቅድምያ ትኩረት የሚሹትን አካባቢዎች ይለያል፣ መረጃ ይተነትናል አስፈላጊ ሲሆን መንግስት ትኩረት እንዲሰጥ የቅድመ አደጋ ጥንቃቄ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል፣"} {"text": "የሕጎች ሁሉ የበላይ እንደመሆኑ፣ በሁሉም ደረጃ የሚወጡ አዋጆች፥ ደንቦችና መመሪያዎች ለሕገ መንግስቱ ተገዢ መሆን አለባቸው። ነገር ግን፣ የሕገ መንግስቱ ትርጉምና ፋይዳ በህወሓት የፖለቲካ መርህና አመለካከት ላይ የተመሰረተ እንደመሆኑ፣ ለሕገ መንግስቱና ለመንግስታዊ ስርዓቱ ተገዢ መሆን ለህወሓት ተገዢ ከመሆን ጋር አንድና ተመሳሳይ ነው።"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "ሁለት ወንድማማቾች እናታቸው ስታርፍ በቤት ውስጥ ያገኙት አንድ ትልቅ ገመድ ብቻ ነበር፡፡ ታላቁ ልጅ እጅግ በመበሳጨቱ ገመዱን ጠቅልሎ ጣራ ላይ ወረወረውና ከቤት ወጥቶ ሄደ፡፡ ታናሹ ግን ምንም ቢሆን ገመዱ የእናቱ ቅርስ ነውና እንደምንም ብሎ ጣራ ላይ ወጥቶ አወረደው፡፡"} {"text": "“በአገር ቤት ካሉት ተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ውስጥ ከስልጣን የመውረድን ጉዳይ የሞት የሽረት ጉዳይ አድርገው፣ በየጊዜው የተለያዩ ስብስቦችን እየመሰረቱ ሊቀ መንበርነቱን እየተፈራረቁ መያዝን ስራዬ ብለው የገፉበት ዶ/ር መራራ እና ፕ/ር በየነ ናቸው። እነዚህ ሁለት አንጋፋና ጎምቱ የፖለቲካ መሪዎች ከስልጣን የመውረድን ጉዳይ ተሳስተው እንኳ ሲያነሱ አይደመጡም። እንዲነሳባቸውም የሚፈልጉ አይመስሉም። እንዲያውም ይባስ ብለው ‘የሚተካን አጣን’ የሚል አቋም ያላቸው” መሆኑን አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የቀድሞ የአማራጭ ኃይሎች ኅብረት አመራር አባልን ጠቅሶ የኢትዮ-ፋክት ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ያስተላለፈው ዜና አመልክቷል።"} {"text": "ሃላፊነቴን የምለቅበት ሌላ ተጨማሪ ምክንያት አለኝ ያሉት አቶ አዳነ፤ “ይሄ ለጊዜው የድርጅቱን ህልውና አደጋ ላይ ስለሚጥል ከመገለፅ እቆጠባለሁ፣ አስፈላጊ በሆነ ሠዓት ግን ለህዝብ በዝርዝር ይፋ የማደረግ ይሆናል” ብለዋል፡፡"} {"text": "የሰኔ እና ሰኞ መግጠም ለምን ብዙ ይወራል ብዬ ወደ ሀገርቤት አንድ ወዳጄ ጋር ደውዬ ስጠይቅ ያለኝ -ነገሩ አፈ ታሪክ ነው። ግን አንድ ጊዜ አንድ ሰው ሲያወራ የሰማሁት እና የማስታውሰው ጉዳይ በኢትዮጵያ መኪና እንደ እንግሊዞች በግራ መስመር ብቻ ይነዳ ነበር፣በኃላ በአሜሪካኞቹ አነዳድ በቀኝ በኩል እንዲሆን ተብሎ ሲታወጅ ዓመቱ ሰኔ 1 እና ሰኞ የገጠመበት ነበር።በጊዜው አዋጁን እየረሳ የተጋጨ ብዙ ሰው ነበር በእዚህ ሳብያ ሰኔ ሰኞ ይባላል ሲሉ ሰምቻለሁ አለኝ።ለማንኛውም የሰኔ እና ሰኞ ገጠመኝ የሚገርም ነው።"} {"text": "ዓየሩ ሙቀት ያለው ስለ ሆነ፣ ለመጠጊያቸው የሚፈልጉት ትንሽ ጎጆና ትንሽ ልብስ ነው። ስለዚህ ቤታቸው የተዋረደ ነው። ቅጠላቅጠሉን ጎጆ ሠርተው በትንሽ ቤት ይኖራሉ። መቸውንም ልብሳቸው አንዲት ቁራጭ ጨርቅ ናት፤ በወገባቸውም ይጠመጥሟታል።"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የመነሻ ዋሻ ብርሃን 25 ዋ 48 ዋ ካምፕ ተከላካይ የ LED flood flood lisht ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "አንዳንድ ሶፍትዌሮች የመደበኛ ቁልፉን የማጥፋት አላቸው። በመሆኑም የተመሰጠሩ የሃርድ ድራይቭ ይዘቶችን መገልበጥ ፈጽሞ አይቻልም። ቁልፉ ትንሽ መጠን ያለው መረጃ በመሆኑ እና በፍጥነት ሊጠፋ በመቻሉ እንደ ድሪክስ ቡት ነደ ኑክ ካሉ ሶፍትዌሮች ጋር ለትልቅ ድራይቮች በጣም ብዙ ጊዜ ሊወስድ የሚችለውን እንደገና ለመጻፍ በጣም ፈጣን አማራጭ ነው። ሆኖም ግን ይህ አማራጭ ተገቢ የሚሆነው ሃርድ ድራይቮ ሁልጊዜ የሚመሰጠር ከሆነ ነው። ሙሉ ዲስክ ምስጠራን ቀድመው የማይጠቀሙ ከሆነ ከማስወገድዎ በፊት ሙሉውን ዲስክን እንደገና መጻፍ ያስፈልግዎታል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የጊኒውን ሴኩ ቱሬን ደግሞ እንይ፡፡ ሴኩ ቱሬ እጅግ የሚደነቅ ዘመናዊ አስተሳሰብን የተላበሰ ፈረንሳይ ለአፍሪካ ካበረከተቻቸው ብርሃናማ መሪዎች አንዱ እየተባለ በጊዜው የሚሞካሽ ባለብዙ ራዕይ የነጻነት ዘመን መሪ ነበር፡፡ ግን የጠበቀው ቀርቶ የጠላው ወረሰው፡፡ ጊኒ በጎሳና በነገድ ተከፋፍላ እንደተመኘው አላራምድ አለችው፡፡ እሱም ራሱን ከዲሞክራትነት ወደ ለየለት ፈላጭ ቆራጭ አምባገነንነት አሸጋግሮ ነው የፖለቲካ ጉዞውን ያሣረገው፡፡"} {"text": "ይህ ጥያቄ “ክርስቲያኖች” የሕይወታቸው መመሪያ አድርገው ከሚጠቀሙበት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተወሰደ ጥያቄ ነው፡፡ በተጠያቂው ለየት ያለ በጎ የማንነት ሕይወት ላይ ግራ በተጋቡና በተጠራጠሩ የልማድ ሃይማኖተኞች አማካኝነት በ27ዓም አካባቢ የተሰነዘረ ጥያቄ ነው፡፡ ዛሬም ቢሆን ትክክለኛውን የሰው ትርጉም እንደሚገባ ተረድተውና ይህንኑ ማንነታችውን ጠብቀው በእውነት ለእውነት ለራሳቸውና ለሌላው የሚኖሩ ሰዎች ሕይወት በመምሰልና በማመቻመች ለሚኖሩ “ሥጋውያን ሰዎች” እንቆቅልሽና ግራ የሚያጋባ ጥያቄ ይሆንባቸዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "አይ መስቀል መሸከም...እስኪ anonymousun ተወውና በስምህ እውነታውን አፍረጥርጠውና መስቀሉን ተሸከም። በስማቸው የሚያወጡትን ከመተቸት።መቸም ችግሩ የት ላይ እንደሆነ አታጣውም ብየ ነው ሞክሼ Anonymous."} {"text": "በ1980ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ግን ምስሉ ከተመሸገበት ስርቻ ተጎተተ… ከ40 አመታት በኋላ ዳግም ነፍስ ዘርቶ ተነሳ… የምስሉ ትንሳኤም ሆነ!… ያሁኑ አነሳስ ግን ለጦርነት ቅስቀሳ አልነበረም… ይልቁንም ለሴቶች መብት ተሟጋቾች ልሳን ሆኖ ለማገልገል እንጂ!"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "ቀደም ሲል በፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ በተመሰረው የመላው አማራ ሕዝቡ ድርጂት ያገለገሉት ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል በኋላም የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ሲመሰረት ቁልፍ ሚና የነበራቸው እና ድርጂቱንም ለረዥም ጊዜ የመሩ ነበሩ።"} {"text": "14 ኪ ቢጫ ወርቅ / 24 \"ወርቅ የታሸገ የከርቤ ሰንሰለት - $ 539.00 ዶላር 14 ኪ ቢጫ ወርቅ / 18 \"14 ኪ የወርቅ ገመድ ሰንሰለት ($ 175) - $ 539.00 ዶላር 14 ካይት ነጭ ወርቅ / 24 \"አይዝጌ ብረት የከርቤ ሰንሰለት - $ 539.00 ዶላር 14 ኪ ነጭ ወርቅ / 18 \"14 ካይት ነጭ የወርቅ ገመድ ሰንሰለት ($ 175) - $ 539.00 ዶላር"} {"text": "ሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታገሉ አሉ። ከሀገር ውጪ ባለነው ኢትዮጵያዊያን መካከል የምንታገል አለን። ይህ ለድል የሚበቃው፤ ይህ ሁሉ ኢትዮጵያዊ በሙሉ በአንድነት ተሰባስቦ ሲነሳ ነው። ይሄን ሁሉ ለማስተባበርና ባንድ ለማሰለፍ፤ የተዘጋጀ መልስ የለንም። በሂደት ማዘጋጀት አለብን። አንድ ቦታ ላይ መጀመር አለብን። ለዚህ የሚያስፈልገን፤ በትግሉ ላይ የተሰማራነው አንድ የኢትዮጵያዊያን ነፃነት ንቅናቄ መሥርተን መነሳት ነው። ባሁን ሰዓት ያለውን ተጨባጭ ሀቅ ተረድተን፤ ይሄ ተጨባጭ ሀቅ ላቀረበልን ጥያቄ ትክክለኛ መልስ መሥጠት አለብን። ጥያቄው፤ በአንድነት ሆነን ለወገናችን እንድንደርስና ሀገራችንን እንድናድን ነው። ታዲያ ለምን ይሄን አናደርግም? የሚለውን ሁላችን በያለንበት እያወጣን እያወረድን መሆናችን ግልጽ ነው። እናም እኔም የምችለውን ለማድረግ ተነስቻለሁ።"} {"text": "ከሽንፈት ለመውጣት ከባድ ቡድን ነበር። እንቅስቃሴው ጥሩ ነው እንደተጨነቅነው ግን አይደለም። ዛሬ ተጫዋቾቼ ከፍተኛ መስዕዋትነት ነው የከፈሉት። በጨዋታው እያንዳንዱ ቦታ ላይ ሁሉም የሚችለውን ነው ያደረገው። ዛሬ ሦስት ነጥብ በጣም ያስፈልገን ስለነበር ብዙ ችግር የነበረው አዕምሮ ላይ ነው ፤ እሱ ላይ ነበር የሰራነው። ዞሮ ዞሮ ሦስት ነጥብ አግኝተናል መጀመሪያ ባስቆጠርነው ጎል። ጎሉንም ጠብቀን በእንቅስቃሴም ብልጫውን ወስደን አሸንፈናል።"} {"text": "ናይ ሎሚ ዓመት ዕለተ ናጽነት፡ ህዝብናን መላእ ዓለምን፡ ዛጊት ነቲ ልዕሊ 5 ሚልዮን ለኺፉን ልዕሊ 300 ሽሕ ህይወት ድማ ቀዚፉን፣ ዝቐዝፍ ዘሎን ሓደገኛ ምልባዕ ኮሮና ቫይረስ ንምክልኻል፡ ኣብ ተጠንቀቕ ኣብ ዝህልወሉ ግዜ ይውዕል ምህላዉ ብምዝካር፡ ንድሕነት ሰብኣውነት ብጠቕላላ ንድሕነት ናይ’ቲ ኣብ ሓደጋ ተቓሊዑ ዘሎ ህዝብና ድማ ብፍላይ፡ ሻቕሎትናን መልእኽቲ ሰናይ ምንዮትናን ነመሓላልፍ።"} {"text": ""} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "እዚ መንነቱ ዘይተነጸረ ኤርትራዊ ብስም’ቲ ብሓማስ ተታሒዙ ዝርከብ ኣባል ሰራዊት እስራኤል፣ ምስ እሱራት ክለዋወጥ እኳ እንተቀረበ እስራኤል ግና ኤርትራዊ ምዃኑ ድሕሪ ምርግጋጻ መሊሳ ናብ ሓምጃስ ከምዘረከበቶ፣ ንጸብጻብ ቴሌቪዥን እታ ሃገር (channel 2) ብምጥቃስ ወኪል ሬድዮ ኤረና ካብታ ሃገር ሓቢሩ።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ገዳዮች ፖሊሶቻቸውን ይዘው መምጣት ይችላሉ. ነገር ግን የአየር መንገዱን መስመሮች የመጠን ውስንነት የሚያሟላ መሆኑን እና ከመጠን በላይ ማስቀመጫ ውስጥ ማስገባት እንዳለባቸው ማረጋገጥ አለባቸው."} {"text": "“እስቲ ወደ ቤተ መንግሥቱ ውሰደኝ፡፡” አሉ፡፡ ሂልተንን አልፈን ወደ ዋናው ቤ/መንግሥት ስንቃረብ፣ አልቻሉም፡፡ ድምፅ ሳያሰሙ አለቀሱ፡፡ ፍዝዝ ብለው ወደ ውስጥ እያዩ በር ላይ ያለውን ጥበቃ ሲያዩት ከራሳቸው ጋር አወሩ፡፡ “ውይ ይኼኛው ወታደር ደግሞ የጀግናው አብዮታዊ ሠራዊታችን አባል ይመስል የለም እንዴ፡፡ እህ.. እህ.. እህ…” ሌላ ለቅሶ፡፡"} {"text": "ዜግነትን መልሶ ለማግኘት ሌለኛው ቅድመ ሁኔታ አስቀድሞ የያዘውን ዜግነት መተው ነው፡፡ ኢትዮጵያ ጥምር ዜግነትን የማትፈቅድ ሀገር እንደመሆኗ የኢትዮጵያን ዜግነት መልሶ ለማግኘት የቀደመውን ዜግነቱን መተውን የሚጠይቅ በመሆኑ ዜጋ ነበር የተባለበት ሀገርን ዜግነት የተው ስለመሆኑ በቃል ከመግለፅ ባለፈ በተጨባጭ ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ አስቀድሞ ዜጋ የሆነባት ሀገር ዜግነትን ለመተው ቅድመ ሁኔታ ያሰቀመጠች ከሆነ ይህው ቅድመ ሁኔታ መሟላቱ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ምን አይነት ቅድመ ሁኔታ ካላስቀመጠች ደግሞ የቀደመ ዜግነቱን መተውን ብቻ ለባለስልጣኑ በማሳወቁ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ለምሳሌ አንድ ሰው የኢትዮጵያዊ ዜግነቱን ትቷል ለማለት ዜግነቱን መተውን ባለስልጣኑ ባስቀመጠው ወይም ባዘጋጀው ቅፅ መሠረት ለባለስልጣኑ ማሳወቅን ይጠይቃል፡፡ በተለይ ደግሞ በሕግ የተጣለበት ብሄራዊ ግዴታዎች ካሉበት እነሱን ካልተወጣ ወይም በወንጀል ተከሶ ወይም ተቀጥቶ ከሆነ ከክሱ ነፃ ካልሆነ ወይም ቅጣቱን ካልፈፀመ በስተቀር መልቀቂያ አይሰጠውም በሚል የአዋጁ አንቀፅ 19/4 ይደነግጋል፡፡ ሌሎች ሀገሮችም የየራሳቸው ቅድመ ሁኔታ ያላቸው እንደ መሆኑ አንድ ሰው የቀደመ ዜግነቱን ትቷል ለማለት የጠያቂውን የቀደመ ዜግነት ሕግ ፈትሾ በዚሁ አግባብ ዜግነቱን መተውን ማረጋገጥ ይጠይቃል፡፡ ይህ ደግሞ የማስረጃ እና የሕግ ጉዳዮችን ስለሚያስነሳ የዜግነት ኮሚቴው መርምሮ የውሳኔ ሃሳብ የሚሰጥት ነጥብ ይሆናል፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ""} {"text": "በኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ትኩረት ሳያደርጉ ዘለቄታ ያለው ልማት ማምጣት የማይቻል መሆኑን በያዝነው ወር ይፋ የሆኑ ሁለት የጥናት ዘገባዎች አመለከቱ። ለጋሽ አገሮች የሚሰጡት ገንዘብ የመብት ጥሰትን ለማባባስ ያለመዋሉን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለባቸው ሪፖርቱ ይጠይቃል።"} {"text": "የስብስብ ብዛት የምንለው የአንድ ስብስብ አባላትን ብዛት ነው። ለምሳሌ የስብስብ B ብዛት በሒሳብ ምልክት እንዲህ ይወከላል፡ | B |። ለምሳሌ፡ ስብስብ B የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች ስብስብ ቢሆን፣ የ B ብዛት ሲሰላ | B | = 3 ነው፣ ምክንያቱም የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች 3 ናቸውና።"} {"text": "ውድ ወንድማችን ዲያቆን ዳንኤል !!! በብዙ ምክርና ትምህርት ለወገኖችህ እና ለኃያሉ እግዚአብሔር አገልግሎት የምትሰጥ ወንድማችንን በምን አይን አዩብን ? ስለ ቅዱስ አባታችን ያልከው እውነት እንደሆነ ሁሉም ምእመን ያውቃል፡፡ እናት ልጅዋን በአደባባይ የምትከስበት ጊዜ ላይ በመድረሳችን እያንዳንዳችን በንስሐ ወደ አምላካችን ተመልሰን ልናዝንና ልናለቅስ ይገባል፡፡ በእውነት የምትቆምለት እሱ ባለቤቱ መድኃኔ ዓለም ይቁምልህ አሜን !!!"} {"text": "ካስፈለገው ዶር. ኦባንግ ለምን አስሩን ፓርቲ አያደራጅም። ብቃቱም የሚለካው በእሱ ታታሪነትና የአያያዝ ጥበብ፤ የመንፈስ ጥንካሬና ለአባላቶቹ በሚሰጠው ንጹህ ፍቅር የሚወስን ይመሰለኛል። …"} {"text": "-እሺ . . ደግ ነው፡፡ እኔ የደስታን መንገድ አላውቅም፡፡ ይሁንና ቀድሞ ነገር መኖሩ እውነት ከሆነ፣ምናልባት እርስዎ እንደሚሉት በጥረትና በትጋት ወደ ደስታ መንገድ እደርስ ይሆናል!"} {"text": "ከዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጀምሮ እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል ያሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት ሁሉ ትውልዳቸው ከደዋሮ [ ከኦሮሞ ወረራ በኋላ ምስራቅ ሐረርጌ የሆነው] እና ከፈጠጋር [ከኦሮሞ ወረራ በኋላ አርሲ የሆነው] ይሳባል። ይህ ማለት ቀደም ብዬ ለዘረዘርኳቸው የኢትዮጵያ ነገሥታት ደዋሮ[ ከኦሮሞ ወረራ በኋላ ምስራቅ ሐረርጌ የሆነው] እና ፈጠጋር [ከኦሮሞ ወረራ በኋላ አርሲ የሆነው] ያባቶታቸው ርስት ነው ማለት ነው። ደዋሮና ፈጠጋር ከዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጀምሮ እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል ድረስ ያሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት አባቶች ርስት በነበረበት ወቅት ኦሮሞ ገና የገዳ ስርዓትና ወረራ አልጀመረም ነበር።"} {"text": ""} {"text": "የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን አስመልክተው የተናገሩት ግዴለሽ የሆነና ጥንቃቄ የጎደለው ንግግር በግድቡ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ያለውን..."} {"text": "ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሃ ግብር ላይ ከቀረቡ ዲስኩሮች (መጋቤ አዕምሮዎች) መካከል ለዛሬ የዲያቆን ዳንኤል ክብረትን እናስነብባችሁ። ሰሞኑን አንድ ዕድል ገጥሞኝ አጼ ምኒልክ የነበሩበትን ቤተ መንግስት ጎብኝቼ ነበር። ይሄ አራት ኪሎ ያለውና ‹‹የምኒልክ ቤተ መንግስት›› የምንለው ከመቶ ዓመት በላይ ታሪክ ያለው ከእርሳቸው ጀምሮ አሁን እስካሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ድረስ የሚኖሩበት ነው።"} {"text": "ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የምንኩስና ሥርዓት እንዳላት የሚናገሩት የጉራጌ ከንባታና ሐዲያ ሀገረ ስብከት ጳጳስ አቡነ ቀለምጢዎስ፤ አንድ መነኩሴ ሥርዓቱን ፈሞ ምንኩስናውን ሲወስድ ከዓለማዊ ነገር ተገልሎ ቆቡን እንደሚስት አግብቶ መኖር እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ ቆቡን ሳያወልቅ ወይም ምንኩስናውን ሳያፈርስ ምንም ዓይነት ዓለማዊ ሥርዓት መፈፀም እንደማይችልም አስገንዝበዋል፡፡"} {"text": "ያልተገባ አያያዝን በተመለከተ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ፍርድ ቤቶች በንቃት ምላሽ መስጠት አለባቸው። ይህም ሊሆን የሚችለው መንግስት በነፃነት እንዲሰሩ ሲፈቅድ እና የሚሰጧቸውን ውሳኔዎች ሲያከብር ብቻ ነው። ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገልጿል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በነፃ አካላት የሚደረግን የሰብአዊ መብቶች ምርመራ እና ሪፖርት የማድረግ ሥራ በእጅጉ ገድባለች። ይህም በማዕከላዊ ያለው የእስር ሁኔታ ክትትል እንዳይደረግበት አድርጓል። መንግስታዊው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ ማዕከላዊን ሶስት ጊዜ የጎበኘ ሲሆን ከሰዎች ጋር ግንኙነት እንዳይኖራቸው ተነጥለው የሚታሰሩ ሰዎችን አስመልክቶ ያለውን ስጋት በይፋ አስታውቋል፡፡ ይሁንና የቀድሞ እስረኞች ለሂዩማን ራይትስ ዎች እንደገለጹት በጉብኝቱ ወቅት የማዕከላዊ ሃላፊዎች ከኮሚሽኑ ከመጡት ጎብኚዎች ጋር ስለነበሩ የኮሚሽኑን አባላት በግል ለማነጋገር ሳይችሉ ቀርተዋል። ጉብኝቱን ተከትሎ የመጣ ለውጥ ስለመኖሩም እርግጠኞች አይደሉም፡፡"} {"text": "የበረዶ መንሸራተቻና የበረዶ መንሸራተት በኒስ በበረዶ የተሸፈኑትን የበረዶ ሸለቆዎች ለመደሰት ጥሩ መንገድ ሲሰጥ, አዲስ ስፖርት መማር ለማይፈለጉ ሰዎች የበረዶ ማጽዳት በጣም ጥሩ ነው."} {"text": ""} {"text": "ይህ አዋጅ የወጣው ሕገ መንግስቱ በ1987 ዓ.ም በፀደቀ በዓመቱ አካባቢ መሆኑን ልብ ይሏል። አዋጅ በሕገ መንግስቱ በደፈናው “አርማ” ተብሎ የተቀመጠውን ሀሳብ በማብራራት የአርማው ይዘት ምን አይነት እንደሆነ በሦስተኛው አንቀፅ ላይ በግልፅ ተንትኖ ያስቀምጠዋል።"} {"text": "አንዳንዴ እነዚህ እኅቶች የሚከፍሉትን ዓይነት መሥዋዕትነት መንፈሳውያን ነን ከምንል ሰዎች እንኳን ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ እነርሱ በጦርነት ውስጥ ለሞያቸው ይሠራሉ፤ እኛ በሰላም አገር አገልግሎት መፈጸም ከብዶናል፤ እነርሱ ለሞያቸው በረሃ ውለው በረሃ ያድራሉ፤ እኛ ለፈጣሪያችን ብለን መቃብር ቤት ለማደር እንኳን እንሰቀቃለን፤ እነርሱ ለሞያቸው የተገኘውን በልተው ይሠራሉ፤ እኛ ለፈጣሪያችን ስንል ምእመኑ ተርቦ እያበላን እንኳን ማገልገል አቅቶናል፡፡"} {"text": "አንድ ግን በቅፅል ስሙ “ትዕግስቱ” የምንለው ወዳጃችን ደግሞ አለ ፡፡ ይሄ ወዳጄ ፍቅር ቢጤ ይዞት ነው መሰለኝ አንድ “ከማትመስለው” ሴት ጋር ይወዳጃል። ይህች ልጅ ከእሱ አስበልጣ ‘ፌስቡክን’ የምትወድ መሆኗን ከጓደኞቹ ቢሰማም፤ እሷ ግን ሁል ጊዜ የምትነገርው እንደማይመቻት እና ‘ቢዚ’ እንደሆነች ነው። “አንዳንድ ጊዜ” ይላል ይሄ ወዳጄ በንዴት እየተብከነከነ “በስንት ደጅ ጥናት እንቀጣጠር እና ከተገናኝን በ¹ላ ‘ስራ አለኝ ከ15 ደቂቃ በ¹ላ እሄዳለሁ’ ትለኛለች፡፡ የመጣችው ዕኮ አንድ ሰዓት አሳልፋ ነው።” ይላል። አንድ ጊዜ የተከሰተውን ሲናገር ግን ይዘገንናል “ከተቀጣጠርንበት ሰዓት በ¹ላ ለሁለት ሰዓት ያህል መስሪያ ቤታቸው በር ላይ ልክ እንደ ኢያሪኮ ግንብ ሳፈጥ አምሽቼ፤ ቢቸግረኝ ደውልኩ ቆይ ‘ትንሽ ጠብቀኝ’ ብላኝ ከሰላሳ ደቂቃ በ¹ላ መጣች። የረባ ይቅርታ እንኳን ሳትጠይቀኝ ወደ ቤት ሸኘኝ አለችኝ?” ይላል የአግራሞት ሳቅ እየሳቀ። እኛም ታዲያ ከዚች ልጅ ጋር እሰከ አሁን በመቆየቱ ነው “ትዕግስቱ” ያልነው። ታዲያ ይሄ ወዳጄ “ቀጥራኝ የምትገኝ ሴት ናፈቀኝችኝ?” ቢል ይፈረድበታል!"} {"text": "አሁን ታዲያ ጥያቄው በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ ባለቤቱ ንብረቱን ለማስመለስ ወይም የተቋቋመውን የመብት ገደብ ማስነሳት ቢፈልግ በምን አይነት ሁኔታዎች እና ገደቦች ይቻለዋል የሚል ነው፡፡ ጥያቄው እነዚህን አስመልክቶ ያለው አግባብነት ያላቸው የ ኢትዮጵያ ሕጎች የትኞቹ ናቸው፤ ይዘታቸውስ ምንድን ነው? እንዲሁም በየትኞቹ ሁኔታዎች ነው ንብረቱን ለማስመለስ ወይም የመብት ገደቡን ለማስነሳት ለንበረቱ መተላለፍ ወይም በመብቱ መገደብ ምክኒያት/መሰረት የሆነውን ውል ማፍረስ የሚቻለው ወይም የሚገባው እና የማይቻለውና የማይገባው? ንብረትን ለማስመለስ ወይም የመብት ገደብን ለማስነሳት የሚቀርብ ክስን አስመልከቶ አግባብነት ያለው የይርጋ ዘመን የትኛው ነው? ንብረትን ለማስመለስ ወይም የመብት ገደብን ለማስነሳት የሚቀርብ ክስን አስመልከቶ ገዢው ሕግ የውል ሕግ ነው ወይስ የንብረት ሕግ ወይስ የውክልና ሕግ ወይስ አላግባብ የመበልጸግ ሕግ?"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ሕዝብ መንግሥት አያዳምጠኝም ብሎ ተስፋ ሲቆርጥ ቀስ በቀስ መንግሥትን ማዳመጥ ያቆማል፡፡ መንግሥት የመናገሪያ መሣሪያ ስላለው ብቻ ይናገራል፡፤ ሕዝብም ጆሮ ስላለው ብቻ ይሰማል፤ ግን አያዳምጥም፡፡ ነገሩን እውነት ነው ብሎ አይቀበለውም፡፡ ለእኔ ነው ብሎ ልብ አይለውም፡፡ አዳምጦም የሚፈለገውን ምላሽ አይሰጠውም፡፡"} {"text": "ከመይ ቀኒኹም ሕፃናት ሎሚ ብዛዕባ ታሪኽ ሠለስቱ ደቂቅ ክንመሃር ኢና! ኣናንያ ኣዛርያ ሚሳኤል ዝበሃሉ ሠለስተ መንእሰያት ነበሩ። እዞም መንእሰያት’ዚኦም ብምርኮ…\t"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": ""} {"text": "- በተለይም ወጣቱ ትውልድ በአገዛዙና በሀገሪቱ ተስፋ ከመቁረጡ የተነሳ፤ የሚበጀውን ለራሱና ለወገኑ ከመታገል ይልቅ፤ ባዕዳንን ተስፋ በማድረግ፤ ለባህርና ለውቅያኖስ አሳ ነባሪ፣ እንዲሁም ለበርሀ አሸዋ 'ራሱን አሳልፎ በመስጠት ትውልድ እየጠፋባት ያለች ሀገር ኢትዮጵያ ነች። በሕይወት የተረፈም ለግርድናና ለሽርሙጥና ሲዳረግ፤ በሞቱት ስደተኛ ወገኖቹ የሚቀና ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው።"} {"text": "ሲዳማንም በ40/40/20 አፓርታይድ ለመያዝ የኦሮሞ አክራሪዎች ሴራ ሲግለጥ:: የሲዳማው ወደ ክልልነት መምጣት ለምን በነጀዋር ይቀነቀናል? ጉዳዩ እንዲህ ነው:: አዋሳ የታወቀቺዋ ያማራ መዲና ነች! አማራን ሄደህ ሄደህ በኢትዮጱያ ወርድና ስፋት ልክ አታጣውም! አማራን የማታገኘው ሲኦል ብቻ ነው:: የድሬደዋን እጣ ፈንታ ልትጎነጭ..."} {"text": "ባስሊዮስ ከብዙ የሃይማኖት መሪዎችና ቅዱሳን ጋር ደብዳቤ ተጻጽፍዋል ። ከ ደብዳቤዎቹም መካከል ያለማቋረጥ ሌቦችንና ሴቲኛአዳሪዎችን ለማዳን እንደሠራ የሚያሳዩ ይገኙበታል ። ከሱም ጋር የሚሠሩትን የቤተክህነት አገልጋዮች በሀብት ፍለጋ እንዳይፈተኑ በቀላል የካህን ኑሮ እንዲወሰኑና ብቁ የሆኑ የቤተክህነት ሠራተኞች ለቅዱስ ሥራ እራሱ ይመርጥ እንደነበር ያሳዩ ነበር ። ባለሥልጣኖችንም ፍትሕ ባጉዋደሉ ጊዜ ወይም ግዴታቸውን ባልተወጡ ጊዜ ከመተቸት ወደኋላ አይልም ነበር ። ይህን ሁሉ እያካሄደ በራሱ ቤተክርስቲያን ውስጥ ለሰፊ ማኅበረሰብ ምዕመናን ጠዋትና ማታ ያስተምርና ይሰብክ ነበር ። ከዚህ በላይ ከተባሉት በተጨማሪ ለብዙ ዓይነት መንፈሳዊ አገልግሎት የሚሆን በቄሣሪያ ባዚሊያድ (Basiliad)[27] የሚባል ሕንፃ ገንብቱዋል ። የሚያካትተውም ለምስኪኖች መኖሪያ ቤት ፣ ወደ መጨረሻ ዕድሜያቸው የደረሱ ሰዎች እንክብካቤ የሚደረግላቸው ቤትና የነዳያን ሐኪም ቤት ናቸው ። ግሬጎሪ ናዚያንዘስ አስተያየት ሲሰጥ የዓለም አስደናቂ ሥራዎች ብሎታል ። [28]"} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": ""} {"text": "ከቅዱስ ሲኖዶሱ ምላሽ ለማግኘት፣ በቀደመው መግለጫቸው ለአንድ ወር የሰጡትን ገደብ፣ ከ2012 ዓ.ም. ጥቅምት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በኋላ ለማድረግ መወሰናቸውን ገልጸዋል፡፡"} {"text": "ድምፃዊ አበበ ተካ ዛሬ ከማገገሚያ ወጥቶ፣ ተሽሎት ወደ መኖሪያ ቤቱ አቅንቷል። አቤ የድንገተኛ የጤና ችግር አጋጥሞት ላለፋት ወራት በአሜሪካን ዋሽንግተን ሆስፒታል የገባው አቤ ከፍተኛ የህክምና ክትትል ሲደረግለት ከቆየ በዋኃላ ዛሬ የተሻለ የጤነትRead More..."} {"text": "በኤ.ዲ.ኤ ሶተርሪዮ በተሰቀለው የጭነት ስሌቶች ውስጥ በመስራት የ CCL ቡድን ለግንባታው መከለያዎችን ፣ የመንሸራተቻውን ውፍረት ፣ የ RC ማጠናከሪያ ደረጃን እና በተተከሉ ሸክሞች ምክንያት ለተተከሉ አካባቢዎች የፒ.ቲ.ተ. ጣውላዎች ቁጥር ከፍቷል ፡፡ እና የመዋኛ ገንዳዎች። በተለምዶ ይህ ማለት ሰሌዳዎች በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ወደ 250 ሚ.ሜ ሊቀንሱ ይችላሉ ማለት ነው ፡፡ ይህም በተተገበሩ አካባቢዎች ውስጥ የተተከሉትን ጭነቶች እና የመዋኛ ገንዳ ነጥቦችን ለመደገፍ ወደ 350 ሚ.ሜ. ለጭነቱ በቂ የሆነ የጦረኝነት ጥንካሬ እየሰጠ ሲሆን ለእያንዳንዱ ቦታ ተስማሚውን የግድግዳ ውፍረት ለቅርብ ጊዜ ለማቅረብ እያንዳንዱ መከለያ በተናጠል ፈጠረ ፡፡ በአፓርታማዎች ውፍረት መካከል ያለው ሽግግር ከውስጠኛው አፓርታማዎች ውስጥ ጎልቶ እንዳይታይ ለማድረግ በውስጥ ግድግዳዎች መካከል ባለው በይነገጽ ውስጥ ተካትቷል ፡፡"} {"text": "በእዚሁም መሰረት ከስኖዶሳዊ አንድነቱ በኃላ የመጀመርያውና በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጳጳሳት ጉባኤ የተደረገበት የሲኖዶስ ጉባኤ ባለፈው ጥቅምት ወር 2011 ዓም አዲስ አበባ ቤተ ክህነት መደረጉ ይታወሳል።የሲኖዶስ ጉባኤ በዓመት ሁለት ጊዜ ስለሚደረግ ቀጣዩ ስብሰባ በመጪው ግንቦት ወር (ለርክበ ካህናት) እንደሚደረግ ይታወቃል።"} {"text": "ታህሳስ 03/2011 ዓ.ም በኢፌዴሪ የባህልና ቱሪዝም ሚንስቴርና የሰላም ሚንስቴር አዘጋጅነት በተካሄደው የምክክር ስነ-ስርዐት ላይ ከሁሉም ክልሎች፣ ከስፖርት ፌደሬሽኖች፣ ማህበራት፣ ባለሙያዎች፣ ደጋፊዎችና ስፖርተኞች ተሳትፈዋል። በመድረኩ ላይ በዋናነት በተለያዩ ቦታዎች የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮች፣ የቡድን መሪዎችና አመራሮች ህግና መመሪያዎችን በአግባቡ ባለመተግበር በሚፈጥሯቸው ችግሮች የስፖርት ማህበረሰቡ እየተረበሸ መሆኑ ተነስቷል። በሀገራችን ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በዘርና በሰፈር በመከፋፈል የሚታየው ሁከትና አፀያፊ ተግባር በመራቅ ስፖርትን ለአንድነት ለሰላምና የተጀመረውን ለውጥ ለማጠናከር እንጠቀምበት የሚሉ ሀሳቦች ቀርበዋል። ሁለቱ ሚንስቴር መ/ቤቶች ይህን መድረክ በማዘጋጀታቸው በስፖርት ዘርፍ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት በጋራ የሚሰሩበትን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል በማለት ቀጣይነት ያለው መድረክ እንዲመቻች ተሳታፊዎች አንስተዋል። የሰላም የፍቅር ዋንጫ በሚል ውድድር ቢደረግ የሚል ሀሳብም ቀርቧል። በጸጥታ ሀይሎች እንመታለን ከደጋፊነት የፀዳ ፖሊስ ያስፈልጋል። በጥሩ ስሜት ስንደግፍ ይመቱናል ይህ ደግሞ ወደ ብጥብጥ ይገፋፋናል ሲሉ ደጋፊዎች ገልፀዋል።"} {"text": "ፕሬዚዳንት አል ሲ ሲ በሊቢያ የባህር ዳርቻዎች በአሸባሪው አይ ኤስ የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስከሬንን ለማግኘት በሚደረገው ጥረት ሃገራቸው እገዛ እንደምታደግርም ቃል ገብተዋል።"} {"text": "እኔና ክርስቲያን ወንድሜ (አሁን በሕይወተ ሥጋ የለም) በመንገድ ስናልፍ የምንሄድበትን ጉዳይ ትተን ይህን ስብከትማ ሳንስማ መሄድ የለብንም እንድንል ያደረገንን የስብከት ርእስ አንድ ቤተ ክርስቲያን የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በትልቁ ተለጥፎ አየን። ርእሱ “ዓሣ ከውሃ ከወጣ ነፍሱ ወጣ” የሚል ነበር። ከዚያ ና እባክህ ይህን የወንጌል ቃል ተካፍለን እንሂድ፤ የሚገርም ርእስ ነው ተባብለን መልእክቱን ለመስማት ጎራ አልን። በጕጕት ስንጠብቅ የወንጌሉ ድምዳሜ “የዚህች ቤተ ክርስቲያን አባል ካልሆናችሁ ወደ መንግሥተ ሰማይ አትገቡም” የሚል ኾኖ አገኘነው። እኛም ሰባኪውን በመጨረሻ አግኝተን ማነጋገር አለብን ብለን ቈየንና አገኘነው፤ አነጋገርነውም። በተለይ ወንድሜ በሰል ያለ ሰው ነበርና እግዚአብሔርን፣ ሕዝቡንም ይቅርታ እንዲጠይቅና ከስሕተቱ እንዲመለስ አበክሮ መክሮት በሰላም ተለያየን። በእውነት ርእሱና የስብከቱ ሐተታና ድምዳሜ እንደ ወንጌሉ ቃል የተገናኙ አልነበሩም።"} {"text": "ለቤት ኪራይ የሚከፈል በገብያ ካለ ቤት ኪራይ ዋጋ ከ75% በላይ መብለጥ አይኖርበትም። ከቤት ኪራይ የምንሰበስበው ገንዘብ እንደገና ለቤት ጥገና ወይም እድሳት ይውላል ወይም አዲስ የመኖሪያ ቤቶችን"} {"text": "6:10 ወመሐሉ ኖኅ ወደቂቁ ከመ ኢይብልዑ ኵሎ ደመ ዘበኵሉ ሥጋ። ወተካየደ ኪዳነ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክ ለዓለም በኵሉ ትውልደ ምድር በዝንቱ ወርኅ። 6:11 በእንተ ዝንቱ ተናገረከ ትትካየድ ኪዳነ አንተኒ ምስለ ደቂቀ እስራኤል በዝ ወርኅ በዲበ ደብር ምስለ መሐላ። ወትነዝኅ ላዕሌሆሙ ደመ በእንተ ኵሉ ነገረ ኪዳን ዘይትካየድ እግዚአብሔር ምስሌሆሙ ለኵሉ መዋዕል። 6:12 ወጽሕፍት ዛቲ ስምዕ ላዕሌክሙ ከመ ትዕቀብዋ ኵሎ መዋዕለ ከመ ኢትብልዑ በኵሉ መዋዕል ኵሎ ደመ አራዊት ወአዕዋፍ ኵሎ መዋዕለ ምድር። ወሰብእ ዘበልዐ ደመ አርዌ ወዘእንስሳ ወዘአዕዋፍ በኵሉ መዋዕለ ምድር ይሠሮ ውእቱ ወዘርኡ እምድር።"} {"text": "የምሽጉ ጥገና ሥራ ተፈጽሞ ባለፈው እሑድ የካቲት 26 ቀን ተከብሯል፡፡ ጣልያን አድርጎት እንደነበረው ዙሪያውን በሽቦ ታጥሯል፡› መንገዱ ጣልያን ኢትዮጵያውያንን ለመከላከል አድርጎት እንደነበረው የብርጭቆ ስብርባሪ ተነስንሶበታል፡፡ በመቃብሩ ላይ ታሪኩን የሚዘክሩ ማስተዋሻዎችን ለማድረግ ተመቻችቷል፡፡ ከመንገዱ መጨረሻ ያለውን መቃብር በንጹሕ ሣር ለማሣመር ተሰናድቷል፡፡ ከመከራው መንገድ በኋላ ለስላሳ መስክ ይጠብቀናል፡፡ ከዐርበኞቹ ተጋድሎ በኋላ ያገኘነውን ነጻነት ለማስታወስ ነው፡፡"} {"text": "የዩኒቨርሲው ምክትል ሊቀመንበር ፕሮፌሰር አብዱል ራሺድ ናላህ እንደገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሽልማቱ የታጩት በአገራቸው እና በኤርትራ ለተፈጠረው ሰላም ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው፡፡"} {"text": "ሆኖም ፣ እሱ ከአሁን በኋላ የተዘጋ መሳሪያ ሳይሆን ጉልበታቸውን ከ “ኢንተርሞሌኩላር ፣ ኢንቲራቶሚክ” ክፍተት እና ሌሎች ንዑስ እና ጥቃቅን ንጣፎችን ከሚለይበት ክፍተት ኃይል የሚስብ መሳሪያ ነው ፡፡"} {"text": "''ይህ የሚያሳየው የአቶ ኢሳያስ ትግል መሆን የነበረበት ከደርግ አምባገነንነት እና ከንጉሡ ፍፁም ዘውዳዊ ስርዓት ለመላቀቅ ብሎም ስልጣንን ከማዕከላዊ መንግስት ለመንጠቅ መሆን የለበትም ነበር ወይ?'' ወዘተ ጥያቄዎች አቶ ኢሳያስ እንዲመልሱለት ሶስተኛው ትውልድ የሚጠይቃቸው ናቸው።"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "ከጥቂት አመታት በ|ላ ተመልሰው በመምጣት ሌላ ጥያቄ አነሱ፡፡ በገዳም ውስጥ በአንድነት የሚኖሩ ወንድና ሴት መነኮሳት መቀመጫ ተለይቶ እዲወሰን ጠየቁ፡፡ በጊዜው ወንድና ሴት መነኮሳት በአንድነት ይኖሩ ነበር፡፡ ቀደም ብሎ በትግራይ ውስጥ የመነኮሳት መኖሪያ የተለያ ቦታ ነበርና ይህ ጥያቄ ወዲያውኑ ተቀባይነትን አገኘ፡፡ ከዚያም በሸዋና በሌሎች አካባቢዎች ተግባራዊ እንዲሆን ተደረገ፡፡"} {"text": "አበባው አያሌው እንደ ጻፈው እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ታሪክ የጎላ ሥፍራ ካላቸው እጅግ ጥቂት አንስት በግምባር ቀደምትነት የሚጠሩ ናቸው፡፡ ለዚህ ዋናው ምክንያት ንጉሥ ምኒልክን (በኋላ ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ..."} {"text": ""} {"text": "የራስዎ የድር ካሜራ ጣቢያ አስጀምር የቪዲዮ ውጣችንን ወደ እርስዎ ድረ ገጽ መገንባት ወይም ከመረጡ ምንም ስም መስጠት አያስፈልግም ለእርስዎ ይዘት የዕድሜ ደረጃ ብቻ ይምረጡ 12+ 14+ 16+ ወይም 18+ ለሁሉም የመሣሪያ ስርዓቶች ይገኛል Flsetmania በሁሉ�"} {"text": "ጎልጉል፦በአብዛኛው ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የሚያወጣቸው ጽሁፎች እና መግለጫዎች ወደ ሕዝቡ በተገቢው ሁኔታ እንደማይደርስ በአንድ ወቅት ተናግረህ ነበር፡፡ ምክንያቱ ምንድርነው? ችግሩ ያለው የት ላይ ነው?"} {"text": "ሊቁ ቅዱስ ያሬድ ‹‹ማእከለ አሥዋክ ዘጸገየት ጽጌ ሃይማኖት፤ በእሾሆች መካከል የበቀለች የሃይማኖት ተክል›› በማለትስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስቀድሞ በድጓው እንደተናገረው ቅድስት ቤተክርስቲያን ከቀደመው ዘመን ማለትም በክርስቶስ ደም ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ አኗኗሯ ሁሉ ውድቀቷንና ጥፋቷን በሚሹ በአሕዛብ በመናፍቃንና በዓላውያን ነገሥታት በእነዚህ እሾሆች መካከል ነው፡፡"} {"text": "የአዲስ አበባ 133 ኛ አመት የኢዜማ መሪ የሆኑት ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አንድ ነገር ሲናገሩ ሰማሁ…. “አዲስ አበባ የማናት የሚለው ጥያቄ የማይረባ ጥያቄ ነው” ቃል በቃል ይህንን ነው ያሉት ። እርግጥ አዲስ አበባ የማናት የሚለው ጥያቄ የማይረባ ጥያቄ ቢሆን ኖሮ ትተነው ወደ ቤታችን ፣ ወደ ቤተሰቦቻችን እንሄድ ነበር። ጊዜያችንንም ባላጠፋን ነበር። ማይረባ ጥያቄ ቢሆን ኖሮ አዲስ አበባ የማናት? የሚለው ጥያቄ አዲስ አበባ የትግል ማዕከል አትሆንም ነበር። አዲስ አበባ የማናት ብለን የምንጠይቀው…. ባለቤቶቿ ባለቤት ስላልሆኑ ነው ፣ ባለቤት መሆን የሚገባቸው ባለቤት ስላልሆኑ ነው። አዲስ አበባ የማናት? ብለን የምንጠይቀው የማይረባ ጥያቄ ሆኖ ሳይሆን ያሻግሩናል ያልናቸው ሳይሆን በመግለጫ አዲስ አበባ የኛ ናት ስላሉን ነው ፣ ኬኛ ስላሉን ነው። እንደ ሁለተኛ ዜጋ መኖር ትችላላቹ ባለቤት ግን አይደላችሁም ስላሉን ነው፡፡ ፣ አዲስ አበባ የማናት የሚረባ የህልውና ጥያቄ የሆነው ያሻግሩናል የተባሉ ሰዎች በልዩ ጥቅም ስም አዲስ አበባን ሊጠቀልሉ ስላሰቡ ነው!።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ብቸኛው እሴት ብቸኛው እሴት ከኮንሶ እና ከአከባቢው ጋር ሲነጻጸር የሞተር ብዛትን ለማሻሻል ነው. ቀሪው ማጎሪያ እና ጠለፋ (ከጂፒኤስ በስተቀር)."} {"text": "በሦስቱ አገሮች መካከል የሚደረገው ድርድር ሰላማዊ በኾነ መንገድ እንዲካሔድ ድጋፍ የሚያደርግ ስለመኾኑ በማመልከትም፤ ሁሉም አገሮች ተጠቃሚ የሚኾኑበት ስምምነት ላይ እንዲደረስ የአፍሪካ ሕብረት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትንም ለመደገፍ ዝግጁ መኾኑን ይኸው የጉባዔው መግለጫ አመልክቷል። (ኢዛ)"} {"text": "ኣቶ ለይኩን ሕዚ ኩነታት ናብ ምርግጋእ ከምዝተመልሱን ዝተመዛበሉ እውን ናብ መንበሪኦም ንምምላስ ፃዕሪ ይግበር ከምዘሎን ሓቢሮም።ዝሞቱን ዝቖሰሉን ናይ ዝተፈላለዩ ብሄራት ዝኾኑ ነበርቲ ምዃኖም ናይ ክልል መንግስታትን ነበርትን ገሊፆም ኣለው።"} {"text": "„…አለነጻነት፣ አለነጻ ሰውና አለዲሞክራሲ…አለ ነጻ ዜጋም ….በአንድ አገር ዕድገት የለም፣ ሰላምም የለም!..“ ብሎ አንዴ የጻፈውን ጸሐፊ እንደገና ማንሳት ያስፈልጋል። እሱ ግን ወደ ሌላም ቦታ ይወስደናል።"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ቅዱስ ማለት ልዩ፥ ክቡር ማለት ነው፤ ሚካኤል ማለት ደግሞ «መኑ ከመ አምላክ፥ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው?» ማለት ነው። ሚካኤል የሚለው ስም ቃሉ የዕብራይስጥ ነው፤ ሚ - የሚለው «መኑ» ማለት ነው፥ ካ - የሚለው «ከመ» ማለት ሲሆን፥ ኤል - ማለት ደግሞ «አምላክ» ማለት ነው። ይህን ማለትም የቅዱስ ሚካኤልን ስም በጠራን ቊጥር የምንመሰክረው ስለ እግዚአብሔር ነው፤ በመሆኑም እግዚአብሔርን በባሕርይ የሚመስለው፥ በሥልጣንም የሚተካከለው፥ በምድርም በሰማይም እንደሌለ የሚናገር ልዩ፥ ክቡር ስም ነው። የነቢያት አለቃ ሙሴ ባሕረ ኤርትራን ለሁለት ከፍሎ ሕዝቡን ያሻገረለትንና ፈርዖንን ከነሠራዊቱ ያሰጠመለትን አምላክ እግዚአብሔርን በመዝሙር ሲያመሰግን፥ «አቤቱ በአማልክት መካከል (በስም አማልክት ከሚባሉ፥ በስመ አማልክት ከሚጠሩ፥ አንድም አማልክት ዘበጸጋ ከተባሉ ከነቢያት ከካህናት መካከል) አንተን የሚመስል ማነው? በቅዱሳንም ዘንድ እንደ አንተ የከበረ ማነው?» ብሏል። ዘጸ ፲፭፥፲፩። ቅዱስ ዳዊትም፦ «አቤቱ፥ ከአማልክት የሚመስልህ የለም፤» ብሏል። መዝ ፹፭፥፰።"} {"text": "መንግሥት የፕሬስ ነጻነት መብት በሚገባ እንዲከበር ብዙ ሥራዎች ቢሠራም ሌሎች ብዙ ሥራዎች ደግሞ ይቀሩታል፡፡ የሚዲያዎችን ዐቅም ለማሳደግ፣ የሥልጠናና የልምድ ልውውጥ ዕድሎችን ለማመቻቸት፣ የተሻለ ሥራ የሚሠሩትን የሚያበረታታበት መንገድ ለመፍጠር፣ ለሚዲያ የሚያስፈልጉ መሣሪያዎችን የቀረጥ ዋጋ ለመቀነስ፣ መረጃ ለማግኘት ያለውን ፈተና ለመቀነስ፣ የሚዲያ ተደራሽነትን ለማስፋት፣ ሚዲያዎቻችን አካባቢያዊ ወይም ብሔራዊ ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ ቁመና እንዲኖራቸው ለማድረግ ብዙ መሥራት እንዳለብን ተረድተናል፡፡ ማኅበራዊ ሚዲያው ሚናውን ተገቢው መንገድ ለመወጣት የሚችልበትን ሕግና አሠራር መዘርጋት እንደሚገባን ተገንዝበናል፡፡ እነዚህን ለማከናወን የሚያስችል የሕግና የአሠራር ማሻሻያዎችን እያደረግን ነው፡፡ አንዳንዶቹም በቅርቡ ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": ""} {"text": "እነዚህም ውስጥ አንዱ ጭብጥ ለውጡን እንደገና በአንክሮ ማጤን በሚል ርዕሰ በመምህርት መስከረም አበራ ቀርቧል። መምህርት መስከረም ለውጡ ሲጀምር የነበረው ተስፋን እና አሁን መሬት ላይ ያለዉ ነባራዊ ሃቅ የተራራቀ መሆኑን ሁነቶችን በመጥቀስ አስረድተዋል። እንደ መምህርቷ ይልቁንም ከጅምሩ የለውጥ መሪ ተብለው እውቅና በተሰጣቸው ልሂቃን መካከል ሳይቀር ልዩነች መፈጠሩንም ተናግረዋል። ከዚህም በላይ አምባገነንነት፣ አፈና እና የተረኝነት አዝማሚያ መኖሩንም ጠቁመዋል።"} {"text": "የፓርቲው ልሳን በሆነው ወይን መፅሔት፤ ሐምሌ-ነሐሴ በወጣው እትም ላይ “ከአሁን በኋላ ፓርቲያችንን ከአደጋ ለመታደግ ሰፊ ጊዜና ዕድል የለንም” በማለት ፓርቲው አብዮታዊ መገለጫዎቹን ሊያጣ እንደሚችልና የትግራይ ህዝብ በተለይም ደግሞ ወጣቱ ተስፋ ሊቆርጥበት እንደሚችል ስጋቱን ገልፆ ነበር።"} {"text": "ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ ኮሌጅ የተመረቁት ..መነኩሴ.. የምንኩስና ሥርዓቱን ጠብቀው ምንኩስናቸውን ሳያፈርሱ በሙሽሪቷ የትውልድ አገር በሀዲያ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ቤተ መቅደስ በይፋ በተክሊል ሥርዓተ ጋብቻ መፈፀማቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡"} {"text": "ሀ) ሕወሃት በርግጥም ትግራይን ከኢትዮጵያ ነጻ ሊያወጣ የተቋቋመና ሌላ የግዛት ማስፋፋት ዓላማ የሌለው ድርጅት ነው፣ ዛሬም የተወለደበት ስሙን ይዞ የሚንቀሳቀሰው ገና ነጻ ያልወጡ የትግራይ መሬቶች ስላሉ እነሱን ነጻ አውጥቶ እስኪጨርስ ድረስ ስሙን ይዞ መቅረት ስላለበት ብቻ ነው። “ቀሪውን የትግራይ መሬት” ነጻ አውጥቶ ሲያበቃ፣ ወደ ነጻይቷ ትግራይ ተመልሶ አዲስ ስም ለራሱ አውጥቶ ትግራይን የመገንባቱን ሥራ ይቀጥላል ማለት ነው፣ ወይስ፣"} {"text": "እናማ፣ ምነው ታሪኩ ተዛነፈ፣ ምነው የሰብለና በዛብህ ድንግል ፍቅር ተዳሰ? የፍቅር እስከመቃብር ዋና አስኳል ማለትም የሁለቱ እስከ መቃብር መፋቀር ምነዋ ፈረሰ በማለት ጥያቄ አጭራለሁ፡፡ እስኪ እንነጋገርበት፡፡ ምን ትላላችሁ? የግጥሙን የአሰነኛኘት ውበት፣ የዘይቤ አጠቃቀምና የዜማውን ጥፍጥና ግን ሳላደንቅ አላልፍም፡፡ ከእርሱ ጋር ያለኝ ግንኙነት በጥበብ ሰሪና በጥበብ ወዳጅ መሃል ያለ ነው፡፡"} {"text": "እቲ ካብ 24 ክሳብ ሎሚ 27 ሚያዝያ ዝካየድ ዘሎ ኣኼባ፣ ኣብ መንጎ’ዘን ኤርትራ እትርከበን ሸሞንተ ሃገራት ዝርከቡ ኣህዛብ፣ ካብን ናብን ብናጻ ክንቀሳቐሱ ብዛዕባ ዝኽእልሉ ዕድላት ንምፍጣር ዝዓለመ’ዩ።"} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "ስለጠቀስኩ አንድ ውይይት ላይ የሚሰጡዋቸውን እና በሰዎችም ጎልማሳየሚሰጡዋቸውን ንድፍ ነው በመስጠት. መስመር ላይ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ምዝገባ አለው ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ነፃ አገልግሎቶች ያ ግኑኙነት በይፋ ተጨማሪ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ አሁን ነው ስብእና ነው አጋር. ነፃ ያለ ምዝገባ ውስጥ ቀጥተኛ የውይይት የኢ ውጤታማ ግምገማ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ሰዎች. ግን እንደሚስተዋል ነው ግኑኝነቶች አይደለም የሚሰጡዋቸውን. ኑ እዚህ ግምገማዎች ይታያል ግኑኙነት: ለመነጋገር. ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን አዳዲስ ግምገማዎች. ምናባዊ ግንኙነት አንድ ሪል ላይ ተሳታፊዎች ውስጥ እንደነበሩም ቅድሚያ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ሰዎች ኑ እንኳ ከሌሎች ክልሎች ነው. አዳዲስ ግምገማዎች አዳዲስ ግምገማዎች. በእኛ ነጻ ነፃ የሚሰጡዋቸውን..."} {"text": "ኢኮኖሎጂ የቃል መቀነስ ነው ኢኮኖሚ እና ኢኮሎጂ, ይህ ኒዮሎጂዝም ክሪስቶፈር ኤም በ 2003 ተፈለሰፈ. ክሪስቶፍ መካኒክስ እና ኢነርጂ የተካነ የ ENSAIS 2001 መሐንዲስ ነው ፡፡ Econologie.com ከፀደይ 2003 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ የነበረ ሲሆን ዓላማውም የአሁኖቹን እና መጪውን ትውልዶች ተጠቃሚ ለማድረግ የኢኮሎጂን ፅንሰ ሀሳብ ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ነው ..."} {"text": "የግለሰቦች ጉዳይ በተገቢው የድርጅት መድረክ ይታያል። እነዚህን መረጃዎች እዚህ ለማቅረብ ያስገደደው ምክንያት ህዝብ የተሳሳተ ግንዛቤ ተፈጥሮበት ወደውዥንብርና ግርግር እንዳይገባ ከወዲሁ እርማት መስጠት ግዜ የማይሰጥ ድርጅትንና ሀገርን የማዳን ተግባር በመሆኑ ነው። አመራሮች በተለያዩ ስራዎች በመያዛቸው የተለመደውን መዋቅር ሳልጠብቅ የድርጅታችንን አባላትና ደጋፊዎች በቀጥታ እና በፍጥነት ማስገንዘብ አስፈላጊ በመሆኑ ነው።"} {"text": ""} {"text": "ከህዋሓት አመራሮች የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ህዝብ ላይ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሷል የተባለ ተጠርጣሪ ላይ ክስ ሊመሰረት ነው ከህዋሓት አመራሮች የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በአዲስContinue Reading"} {"text": "የስም ሳይሆን እውነተኛ ድነት ካገኘን በኋላ ከክርስቶስ ጋር እንድንጣበቅ፣ በመንፈስ እንድንሞላ፣ በመንፈስ እንድንመላለስ፣ ወዘተ መጽሃፍ ቅዱስ የሚያሳስበን እኮ የእኛም ሃላፊነት ስላለበት ነው። ከእውነተኛ ድነት በኋላ በመንፈስ መመላለስ ወይም በስጋ መመላለስ ስለሚቻል ነው እኮ ገላትያ \"የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም\" የሚለው።"} {"text": "እኔ የተወለድኩት በሃዋሳ በምትገኘው ኮረም የተባለች ሰፈር ነው፡፡ ኮረም ብዙ ኳስ ተጨዋቾች እና ሾፌሮችን ያፈራች ሰፈር ናት፡፡ እዚያ ኮረም ሜዳ የሚባል ስፍራ አለ፡፡ ያ ሜዳ በርካታ ተጨዋቾችን ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ያመጣና ለብሄራዊ ቡድን ያበቃ ነው፡፡ እነ ሙሉጌታ ምህረት፤ ዮናታን ከበደና ሌሎችም ከዚያ ነው የወጡት፡፡ምንያህል"} {"text": "ሆ አንዳንዴ በዚህ ያል ገባንን በዚያ ከፍለን ያልደረስንበትን በነጻ የሚያሳየን ማን ነው? ብዬ እጠይቃለሁ:: ጌታ ሆይ እስኪገባኝ ድረስ ንገረኝ ትል ነበር እህቴ ታምርአየሁ:: ቃል ሕይወት ያሰማልን መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን! አሜን ጌታሆይ እስኪገባኝ ድረስ ንገረኝ!"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ድሕሪ ናይ ክሊኢታት ኡፈይታ ኩነታት ሓፍትኻኸ ኣላ ምስ ሓተተትኒ እንድዒ እለ መለስኩላ። ምኽኒያቱ ምስቲ ዝዋዕለ ዕግርግር ካባይ መዓስ ከምእተሰወረት ኣይዝከረንን። ከም ወላዲት መጠን ልባ ኣይቀሰነን። ዝግበር ሰለዘይነበረ ንብዓታ ደሪዛ ኦጎይታይ ነዛ ጓለይ ከምዚ ሓዋ ኣብ ሑቅፈይ ክተምጸኣለይ እልምነካ ኣሎኹ ኢላ ነፍሳ ክተጸናንዕ ጀመረት። ንኣኮይ ኸኣ ኪድ ንሹቅ ገጽካ ኣምላኽ እንተበለ ከም ሓዋ ኣብ መንገዲ ጎፍ ትብለካ ወይ ምስ ወዲ ሓላል ትጸንሓካ ትኸውን ኢላቶ። ኣደይ ምስ ዓባየይ ንዓይ ሒዘን ንገዛ ተመልሳ። ከም ደቂ ዛግራ ካብ ንግሁኡ ተበታቲና ዝወዓልና ንምሸቱ ክንተኣኻኸብ እንተጀመርና እውን ናይ ምንኣሸይ ኩነታት ስለዝሓርብተና ምስ ጸሓይ ዓራርቦ ተስፋ ቅብጸት ከሕምቀና ጀሚሩ። ድሕሪ ናይ ክልተ ሰዓት ምጽባይ ኣኮይ ነታ ከም ቀንደል ገዛ ንጽበያ ዝነበርና ሓፍትና ሒዙ ምስ መጸ ብታሕጓስ ነቲ ብጽምዋ ተዋሒጡ ዝጸነሐ ገዛ ዓባየይ ህይወት መሊሱ።"} {"text": "ክሳብ ሕዚ ብዘይካ አብ ሓደ እዋን ዝነበሮኩም ስሚኺታዊ ቤላ ቤሎ ሚዛኑ ዝሓለወ ሓበሬታ ብምውዛዕ ዘተባብዕ ምንቅስቓስ ገይሩኩም ዝብል እምነት አለኒ፡፡ ክጠናኸር ዘለዎ ድማ አብ ዓዲ ዘሎ ሓበሬታ ብፍላይ ህዝቢ ድርቂ ንምምካት፣ ንልምዓት ዝገብሮ ዘሎ ምንቅስቓስ ነቲ አብ ወፃኢ ዘሎ ተወላዲ ተተቕርቡሎም፡፡ ግንቦት 7ን ሻዕብያን ዝፍሕስዎም ውዲታት ልክዕ ከም መስፍን በዙ እናተኸታተልኩም ተተቃልዑ፡፡ ናብ ሃገርናን ክልልናን ኢንቨስትመንት ክውሕዝ ናይ ሀገርናን ክልልናን ኩለመዳያዊ ዓቕሚ ብምፍላጥ ተትሰርሑ፡፡ ብዝተረፈ አዝዩ ረቂቕ አብ ዝኾነን ዘይተፃረየን ጉዳይ ስሚዒታዊ ኾንኩም ዓዲ አብ ዘፍርሱ ውልቀ ሰባት ሪኢቶን ሓሳብን ናይ ዝምልከቶም አካላት ሓበሬታ ከወሰኩም ናብ ሓደ ጥራይ ዝወገነ መዕነዋይ ፕሮፖጋንዳ ብፍላጥ ይኹን ብዘይፍላጥ ንዘይምእታው ነቶም ነዚ ስርዓት ክትከል መስዋእቲ ዝኸፈሉ ሰማእታት እናዘገርኩም ብጥንቃቐ ምስራሕ የድሊ እብል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ን ቃለ ኪዳን ወይ ጥምቀት ወርከት ን ቤት ጽሕፈት ናይ መንግስቲ ጀርመን ብ ማሕተም እንድሕር ዘድሊየኩም እንድሕር ኮይኑ በዝኣ ስልኪ ትረኽቡና ትኽእሉ እኹም፥ +49 152-265 64 602 ።"} {"text": "በአውሮፓ አቆጣጠር በዲሰምበር 2010 የተቀሰቀሰውና የአረብ ጸደይ ( Arab Spring ) እየተባለ የሚጠራው የመካከለኛው ምስራቅ ህዝቦች አምባገነኖችን አይናችሁን አንይ ብለው በቁጣ ያርበደበዱበትና ያፍረከረኩበት አርድ አንቀጥቅጥ የሆነው የህዝቦች አመጽ ሶሪያ ውስጥ የተከሰተው ትንሽ ዘግየት ብሎ ነበር።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ፌዴሬሽኑ ቀድሞ የነበረውን የወጣት ተጫዋቾች ምዝገባ ዘዴ በኮምፒዩተር በተደገፈ መልኩ እንደቀየረም የተነገረ ሲሆን ይህም ከተለያዩ ክለቦች ጋር በመምጣት ምርመራውን በተደጋጋሚ ወስደው ለማታለል የሚሞክሩ ተጫዋቾችን ለመለየት እንዳስቻለ ታውቋል። ከዚህም በተጨማሪ የMRI ምርመራውን ሌላ ሰው እንዲያደርግላቸው ማድረግን ጨምሮ ሌሎች የማታለል ሙከራዎች ቢደረጉም በተዘረጋው አሠራር ምክኒያት አለመሳካቱንና የምርመራ ሂደቱንም በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ እንደተቻለ ተነግሯል።"} {"text": "‹‹እነዚያ ያመኑትም፣አላህን በመውደድ (ከነርሱ) ይበልጥ የበረቱ ናቸው፤እነዚያም የበደሉት ሰዎች ቅጣትን (በትንሣኤ ቀን) ባዩ ጊዜ፣ኃይል ሁሉ ለአላህ ብቻ መኾኑንና አላህም ቅጣቱ ብርቱ መኾኑን (በአዱኛ ዓለም) ቢያውቁ ኖሮ፣(ባላንጣዎችን በመያዛቸው በተጸጸቱ ነበር)።››"} {"text": "ኣብ ክፍልታት ክንክን ትረኽቦም ሰራሕተኛታት ብዛዕባኻ ምስ ካልእ ሰብ ክዛረቡ ወይ ኣብቲ ክፍሊ ዝተመዝገበ ሓበሬታ ከውጽኡ ክልኩል እዩ። እዚ ምዕቓብ ምስጢር ይበሃል። ምዕቓብ ምስጢር ንኹሎም ኣብ ናይ ክንክን ጥዕና ዝሰርሑ ይምልከት።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "እንደዚያ የነደደ የቆሎ ተማሪ እነ ወርቄን ደፍሮ የሚናገራቸው የለም፡፡ የሌላቸውን አለን፣ ያላደረጉትን አድርገናል፣ ያልሆኑትን ሆነናል፣ ያልደረሱበትን ደርሰናል ሲሉ ዝም ይባላሉ፡፡ ደግሞ በዚህ ሀገር ትርጉም ዝምታ ቁጥሩ ከመስማማት ነው፡፡ የሰው ድካም ወስደው የራሳቸው አድርገው ሲያቀርቡ፣ ባልተዋጉበት ግዳይ ሲጥሉ፣ ያለ ቃላት ድርሰት፣ ያለተዋናይ ድራማ ሲሠሩ፤ ያለ ዜማ ሙዚቃ፣ ያለ ካሜራ ፊልም ሲሠሩ፤ የሚናገራቸው የለም፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነገሩን ማን ሠራው? የሚለው ይቀርና ማን የኔ ነው አለ? የሚለው ዋና ጉዳይ ይሆናል፡፡"} {"text": ". . . “እኔ እበላ − እኔ እበላ” እያሉ ከሚሻሙት ጋር ለጨው ለበርበሬ፣ ለውሎ ላዳሩ እንኳ ብዬ አብሬያቸው ለመቆየት አቃተኝ፡፡ ይልቅ ጠጋ ያሉኝ ጋር በማርያም መንገድ፣ በማተብ በክርስትና ለየግል ተነጋግረን፣ ቀኑን አሳምረን፣ ዱአ አድርገን፣ ተፈጥሮንና ፈጣሪን ሳይቀር እያፋጠጥን አብረን ጎጆ ልንወጣ ሰርተን ፈረንካው ሲገኝ አይኔን ለማየት እንኳ ይፀየፋሉ፡፡ አልፈው ተርፈው ብኩርናዬን ሳይቀር እንድሸጥላቸው ሁሉ ጠየቁኝ፡፡"} {"text": "ፍርድ ቤቱ አቤቱታቸውን በፅሁፍ በፅህፈት ቤት በኩል አያይዘው እንዲያቀርቡ ትእዛዝ የሰጠ ሲሆን ነሀሴ 13 /2011 መቃወሚያቸውን ሲያቀርቡ ትዕዛዝ ይሰጣል ብሏል፡፡"} {"text": "ነዚ ሓበሬታ ዝሓበሩ ሰበ ስልጣን መዓርፎ ነፈርቲ ግብጺ ብዛዕባ እቲ ኩነታት ንጋዜጠኛታት ሓበሬታ ንምሃብ ፍቓድ ብዘይምርካቦም መንነቶም ክገልጹ ፍቃደኛታት ከምዘይኮኑ ኣሶሴይትድ ፕረስ ኣብ ዘውጽኦ ዜና ገሊጹ’ሎ።"} {"text": "ለትግራይ ክልል ከውጭ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶችና ሀገራት በኩል የሚጠበቀው እርዳታ በጊዜ ባለመድረሱ መንግሥት እስካሁን 40 ቢሊዮን ብር ወጪ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ March 5, 2021"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ኣብቲ እቲ ንጉስ ቤልጥሻጽር ኢሉ ዘውጽኣሉ ምትርጓም ሕልምን ምግላጽ ምስጢርን ምቕናዕ እተጠላለፈ ነገርን ተረኺቡ እዩ እሞ ሕጂ ዳንኤል ይጸዋዕ፣ ንሱውን ነቲ ትርጓሜ ኼፍልጠካ እዩ።"} {"text": "ጥንታዊ ብር / 24 \"አይዝጌ ብረት መግቻ ሰንሰለት - $ 75.00 ዶላር ጥንታዊ ብር / 24 \"ጥቁር የቆዳ ገመድ ($ 5) - $ 75.00 ዶላር ጥንታዊ ብር / 20 “ብር ብር ሳጥን ሰንሰለት (25 ዶላር) - $ 75.00 ዶላር የተወለወለ ብር / 24 \"ከማይዝግ ብረት የማገጃ ሰንሰለት - $ 75.00 ዶላር የተወለወለ ብር / 24 \"ጥቁር የቆዳ ገመድ ($ 5) - $ 75.00 ዶላር የተወለወለ ብር / 20 “ብር ብር ሳጥን ሰንሰለት (25 ዶላር) - $ 75.00 ዶላር"} {"text": "በከንባታዋ ከተማ ዱራሜ ውስጥ የተወለደችው ሎዛ አበራ፤ በኢትዮጵያ እግር ኳስ በ10 ዓመታት ውስጥ በክለብ እና በብሄራዊ ቡድን የደረሰችበት ደረጃና እያስመዘገበች የምትገኘው ውጤት ተምሳሌት ያደርጋታል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ በክለብ ደረጃ ለሐዋሳ፤ ለደደቢት እና ለአዳማ ሴት እግር ኳስ ክለቦች በመጫወት ባሳለፈችባቸው 7 የውድድር ዘመናት ተሳክቶላታል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚዬር ሊግ ለ4 ጊዜያት በሊጉ ሻምፒዮንነት የዋንጫ ክብሮችን ስትጎናፀፍ 3 ጊዜ ከደደቢት እና 1 ጊዜ ከአዳማ ሴት እግር ኳስ ክለቦች ጋር ሲሆን፤ በሊጉ በ4 ተከታታይ የውድድር ዘመናት ኮከብ ግብ አግቢ ነበረች፡፡ በኢቢሲ የስፖርት ሽልማት በሴቶች እግር ኳስ ኮከብ ሆና የተሸለመችው ሎዛ ፤ በኢትዮጵያ ሴቶች እግር ኳስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላት ልምድም በአርዓያነት የሚጠቀስ ነው:: በቱርክ ክለብ ክለብ የነበራት የ1 ወር ቆይታ፤ በስዊድን ክለቦች ያሳለፈችው የ4 ወራት የሙከራ ጊዜ እንዲሁም አሁን በምትገኝበት የማልታ ክለብ በግብ አዳኝነት በማግኘት ላይ ያለችው ስኬት ይህን የሚያመለክት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሉሲዎች ታሪክ 23 ግቦችን በማስመዝገብ ከፍተኛው አግቢ መሆኗም ይታወቃል፡፡"} {"text": "በአርሰናል ክለብ እስከ 2017 እኤአ የኮንትራቱን ማራዘሚያ ውል ከወር በፊት የፈፀመው ጌድዮን ዘላለም አሁን ትኩረቱ በክለቡ መጫወት ብቻ እንጂ በብሄራዊ ቡድን ደረጃ የየትኛውን አገር ማልያ ለብሶ እንደሚጫወት መግለፅ እንደማይፈልግ ከአርሰናል ክለብ የቅርብ ምንጮች የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ጌድዮን ዘላለም ዜግነቱን ሰጥቶ የሚጫወትበትን ብሄራዊ ቡድን ለመወሰን ቢያንስ 3 ቢበዛ 5 ዓመታት ሊዘገይ እንደሚችል ያወሱ መረጃዎች ወቅታዊ ፍላጎቱ በአርሰናል ክለብ ማደግ እና በአውሮፓ እግር ኳስ ከፍተኛ ልምድ ማካበት እንደሆነ ይገልፃሉ፡፡ ተጨዋቹ በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ለመጫወት የሚያስብ ከሆነ በ2018 እኤአ ራሽያ ላይ እንዲሁም በ2022 እኤአ በኳታር የሚደረጉትን 21ኛው እና 22ኛው የዓለም ዋንጫዎች መጠበቅ ግድ እንደሚሆንም ያስገነዝባሉ፡፡"} {"text": "በመተከል ዞን የጉምዝ ታጣቂዎች ሰብል በመሰብሰብ ላይ ያሉ አማራዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸው ተሰማ። (አሻራ፣ጥር 19/2013ዓ•ም ባህርዳር) በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ አይቃሽ ቀበሌ በሰብል ስብሰባ ላይ የነበሩ አማራዎች ላይ የጉምዝ ታጣቂዎች ተኩስ መክፈታቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሻራ ሚዲያ ተናግረዋል። ዛሬ ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ በአርሶ አደሮች ላይ በተከፈተ ተኩስ አቶ ውብነህ ሞላ የተባሉ ሰው መገደሉን እና ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውም ነዋሪዎቹ ገልፀውልናል። በመተከል ለሚፈፀመው ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ሊቆም ያልቻለው በየደረጃው ያሉ የቤኒሻንጉል ክልል የመንግስት መዋቅር እጅ ስላለበት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክርቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታደለ ተረፈ በግለፃቸው ይታወሳል።"} {"text": "ሚኒስቴሩ የፐብሊክ ሰርቪሱን የሰው ሀብት ሥራ አመራር ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ለመሥሪያ ቤቶች በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡"} {"text": "በድር ጣቢያው ውስጥ በሚጓዙበት ጊዜ ይህ ድር ጣቢያ ተሞክሮዎን ለማሻሻል ኩኪዎችን ይጠቀማል። ከእነዚህ ውስጥ አስፈላጊ ሆነው የተመደቡት ኩኪዎች ለድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራት አስፈላጊ ስለሆኑ በአሳሽዎ ላይ ይቀመጣሉ ፡፡ እንዲሁም ይህንን ድር ጣቢያ እንዴት እንደሚጠቀሙ ለመተንተን እና ለመረዳት የሚረዱንን የሶስተኛ ወገን ኩኪዎችን እንጠቀማለን ፡፡ እነዚህ ኩኪዎች በአሳሽዎ ውስጥ የሚቀመጡት በእርስዎ ፈቃድ ብቻ ነው ፡፡ እንዲሁም ከእነዚህ ኩኪዎች የመውጣት አማራጭ አለዎት ፡፡ ግን ከእነዚህ ኩኪዎች ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ ማውጣት በአሰሳ ተሞክሮዎ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።"} {"text": "ደግሞ እዚህ ብሎግ ላይ የምንሳተፍ ሰዎች ቢያንስ ቢያንስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከ10 እንበለው የተማርን ነን። ታድያ ለምንድር ነው ቶሎ ምንጮኸው? ምን ማለትህ ነው ኣብራራው? ብለን ጠይቀን በበለጠ መማርና መመራመር በኣሁኑ መንግስት ላይም ሃሳብ መስጠት ኣይሻለንም ወይ? እኔ ኣሁን ላይ በኮምት ሲጪዎች ላይ ያየኋቸው ሁሉን ኮሜንቱንም የዲ/ንንም ኣንብቤኣለሁ ኣስቤበተም ኣለሁ…… የተወሰኑ ጥቂት ግን ጠማማ ኣስተሳሰቦች ያለን ወንድሞችና እህቶች ግን ዲ/ን ዳኒኤልን በሃይማኖት ወይም በብሔር ተጣልተነው ኣልያም በፖለቲካ ኣመለካከት ስላልደገፈን ካልሆነ በስተቀር በኣሁኑ ፅሁፉ ብቻም ኣይመስለኝም።"} {"text": ""} {"text": "በኦሮሚያ ክልል ብሔርን እና ሀይማኖትን መሰረት በማድረግ የተፈፀመው ጥቃት በገለልተኛ አካል ሊጣራ ይገባዋል! – Association for Human Rights in Ethiopia"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "‹‹የዓድዋ ድል በሰዎች መካከል ያለውን ልዩነት ደርምሶ ሰው ለሕግ እንዲገዛ ያደረገ ተገዳዳሪ የሌለው የድል ቀን ነው፡፡›› አቶ አብርሃም አለኸኝ February 27, 2021"} {"text": "ይህን ተከትሎም የኩባንያው የወርቅ ማዕድን ማውጣት ፍቃድ ከዛሬ ጀምሮ መታገዱን አስረድተዋል። አሁን የተወሰደው እርምጃም ለህዝቡ ጥያቄ ምላሽ ይሆናል ብለው እንደሚያምኑም ገልጸዋል። ከሚድሮክ ጎልድ የለገደምቢ የወርቅ ማዕድን ጋር በተያያዘ በገለልተኛ አካል የሚደረገው የጥናት ሂደትም ዛሬ ተጀምሯል። የጥናቱ አጠቃላይ ውጤት ምን ያክል ጊዜ እንደሚወስድና መቸ እንደሚጠናቀቅ ግን የተባለ ነገር የለም።"} {"text": "እዚ ብጭካነ ብዝመልኦ ብዘስካሕክሕ ኣገባብ ትንፋሱ ዝሓለፈ ጆርጅ ፍሎይድ ዝተባህለ ወዲ 46 ዓመት ጸሊም ኣመሪካዊ እዩ። ፖሊስ ክሳድ ጆርጅ ብብርኩ ምስ መሬት ኣጥቢቑ ብምርጋጽ ሃለዋቱ ከም ዘጥፍ ከምዝገበሮን ብሰንኩ ድማ ህይወቱ ከም ዝሓለፈን’ውን ተገሊጹ። ኣብቲ ከባቢ ዝነበሩ ሰባት ነቲ ፍጻመ ስለ ዝቐድሕዎን ኣብ ማሕበራዊ መራኸቢታት ስለ ዝዘርግሕዎን ከኣ ኣብ ምሉእ ዓለም ክረአን ሰባት ብዛዕብኡ ክዛረቡን ቀንዮም። ኣብ ዝተፈላለያ ከተማታት ኣመሪካ፡ ናዕቢ ዝተሓወሶ ሰልፊ ይካየድ ኣሎ። ብዘይካ’ዚ ኣብ ከተማታት ዓዲ ኢንግሊዝ፡ ኣወስትራልያ፡ ጀርመንን ካልኦት ሃገራትን ሰለማዊ ሰልፍታት ይካየድ ኣሎ።"} {"text": "ለአንድነታችን ማዕቀፍ ፤ ለእኛነታችን መለያ ፤ ለዜግነታችን መታወቂያ የሆነች ሀገራችንን ኢትዮጵያን እንደ ሀገር ለመጠበቅ ለማራመድና እኛም አብረናት ለመራመድ አስቀድመን ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ የአንዲት ሀገር ልጆች መሆናችንን እንወቅ እንመንም – ይላል ጠቢቡ ወታደር በአፅንዖት።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "(ዶር የሚለውን የክብር ሥም የሰጠሁት እኔው እራሴ። ኢትዮጵያ የሚለውንም አባት የሰጠሁትም እኔው እራሴ – ያው ለዚህ ደግሞ ፈቃድ ከመንፈስ ደኃዎች ሳያስፈልገኝ። )"} {"text": "በተያያዘም በጉርብትና አብረው በሚኖሩ ሰዎች መካከል የሚኖሩ ግንኝነቶች ጥብቅም ልልም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ምክኒያቱም የግንኙነቱ ታሪካዊ ዳራ፣ ደረጃና መጠኝ ከቦታ ቦታ ሊለያ ይችላል፡፡ ለምሳሌ የምርት መሳሪያዎች፣ የምግብ አዘገጃጀቶች፣ አለባበስ፣ ጌጣጌጦች እና መሰል እሴቶች ከአንዱ ወደ ሌላው የሚሰራጭበት ፍጥነትና ችሎታ ተጽዕኖ አለውና (ባይለይኝ ጣሰው, 2019)፡፡ በመሆኑም ማህበራዊ ርቀትን መጠበቅ፣ ቤት መቀመጥና ብቸኝንትን ማዘውትር ግላዊ የኑሮ ባህል እንዲዳብርና በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ያስችላል፡፡ ተከታዩ ትውልድ በበኩል ይህን ወረርሽኝ አመጣሽ አዲስ ልማድ ላይ ሀሳብ በመጨመር፣ ትርጉም በመስጠትና መሰረት በማስያዝ ተቋማዊ ያደርገዋል፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኃላም የተዳቀለ ወይም የተለወጠ ባህል ባለቤት ይኮናል፡፡ ስለዚህ ከTeories of social interaction በመነሳት የመጪው ግዚ ጉርብትና ስስ፣ ቀላልና በፍጥነት ተለዋዋጭ ይሆናል፡፡"} {"text": "በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ላይ የብዙ ጥቅም ተጋሪ የሆኑት የኢህአዲግ የጦር ሹማምንት እና አንዳንድ ባለስልጣናት ውሳኔውን ከንግድ ጥቅማቸው አንፃር ብቻ እንዳይመዝኑ እና ሃገርን ለባሰ ጉዳት እንዳይዳርጉ የብዙዎች ስጋት ነው።ከሰሜን ሱዳን ጋር ያለውን ወዳጅነት ለማቆየት ብዙ ለም መሬት በመስጠት የሚታወቀው ኢህአዲግ ደቡብ ሱዳን ላይ የሚይዘው አቅጣጫ በቅርቡ የሚታወቅ ይሆናል።"} {"text": "ያንን ፈለግ በመከተል ቀልድ በቀላቀለ የሙዚቃ ስራቸው የሚታወቁት ቢዲ ዳና እና ጓደኛው ተመሳሳይ መልስ በመስጠት መልዕክት አስተላልፈዋል። ፋይዳ ያለው ነገር ነው!"} {"text": "የሰበር ችሎት ትርጉም በሁሉም እርከን ላይ በሚገኙ ፍ/ቤቶች አስገዳጅነት እንዲኖረው ህግ አውጪው በአዋጅ ቁ. 454/1997 ሲደነግግ የአስገዳጅነት የተፈጻሚነት ወሰኑ በምን ዓይነት ጉዳዮች ላይ ሊሆን እንደሚገባ ብዙም አላስጨነቀውም፡፡ እናም እንደዋዛ በዝምታ አልፎታል፡፡ ይህን ችግር ችሎቱ አስቀድሞ የተገነዘበው ይመስላል፡፡ ጠቅለል ባለ አነጋገር ቢሆንም በአስገዳጅነት እና በጉዳዮች ዓይነት መካከል ያለውን ዝምድና በሰ/መ/ቁ. 61221 ቅጽ 14[1] ለመለየት ተሞክሯል፡፡"} {"text": "ZhongShan የ LED ትዕዛዝ 72W አራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው የመሬት አቀማመጥ ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በመሳሪያዎ ላይ ያለውን ሰነድ ምትክ ያስቀምጡ፡፡ እንዲህ ማድረጉ አንድ ወይም ከዚያ በላይ መሳሪያዎችዎ በቁጥጥር ስር ቢውሉ ይጠቅሞታል፡፡ የመስመር ላይ ምትክ ሰነድ ማስቀመጫ አገልግሎት ወይም ሌላ መሣርያ መጠቀም ይችላሉ፣ ነገር ግን ላፕቶፕዎንና ምትክ ሰነድ ማስቀመጫዎን በአንድ ላይ ይዘው እንዲንቀሳቀሱ አንመክርም፡፡"} {"text": "‹‹መዐዛ ሰዋስው - የግጥም ስብከት›› በሚለው ክፍልም፣ ለአማርኛ ግእዝ ነው ዳኛ የሚል አስተሳሰብ የያዘ ለአማርኛ መሠረቱ ግእዝ ነው የሚል አቋም ያቀፈ ዐውደ ግጥም ይገኛል፡፡ ባለቅኔው ኪዳነ ወልድ እንዲህ ተቀኝተዋል፤ ሦስቱን አንጓ እነሆ፡፡"} {"text": "እንግዲህ ጥራት የምንለው ደንበኛው በፈለገው ዝርዝር መመሪያ መሠረት መሠራቱን ነው። አንዳንድ ጊዜ ደንበኛው ፍላጐቱን በትክክል ያስቀምጣል። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ያሰበውንና የፈለገውን ነገር በትክክል ላይገልጽ ይችላል። ስለዚህ ጥራት ማለት የተገለፀውንና ያልተገለፀውን የደንበኛውን ፍላጐት ጭምር ማርካት ማለት ነው። በዚህ ነው ጥራት የሚለካው።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": ""} {"text": "ሕያዋይን ርህሩህን መፍቀር-ሰብን ዝኾነ ልዑል ኣምላኽና፡ ነቲ ነቦና ኣዳም ዘተስፈዎ ተስፋ ድሕነት፡ ክፍጽም ሥጋና ለቢሱ ንዓና መሲሉ፡ ከድሕነና ኣብ ዝመጸሉ ጊዜ፡ ደቂ ሰባት ክንገብሮ ዝግባኣና ኩሉ ሠናይ ተግባራት ምሂሩናን ኣርእዩናን ኢዩ፡ መጀመርያ ንኹሉ ሠናይ ተግባር መሠረቱ ጾም፡ ስለዝኾነ፡ ኩሉ ትምህርቱ ኮነ ተኣምራቱ ቅድሚ ምጅማሩ 40 መዓልትን 40 ለይትን ጾመ..Read More...."} {"text": "በሄድሽበት እየቀረሽ ቤትሽ መምጣት ትቸ ነበር:: ሰሞኑን ደሞ ብቅ ብቅ ማለት መጀመርሽ በጣም ደስ ብሎኛል! ከምኔው ከኢትዮጵያ ወጠሽ እንደገና ሀገር ቤት እንደተመለስሽ ግን ገርሞኛል:: ሪፖርት አድርጊ ብትባይም እምቢ ብለሻል :lol: የሆነው ሁኖ..........ኑሮ: ስራ: ጤንነት እና የመሳሰሉ ተባዮች እንዴት እያደረጉሽ ነው? :lol:"} {"text": "እንመልከት የዘጠኝ አንድ አንድ የአሮፕላን ጥቃት በአሜሪካ ድንበር ውስጥ ። ይህ በጣም ያናድዳል ሶስት ሺህ አሜሪካኖች ሞቱ ። የመጀመሪያው ደም ፍላት ህ ። ሌዶ አፍጋኒስታንን መደምስ ስ ነው። ግን አሜሪካኖች ያሉት ሳይሆን ፵ ሺህ አስራ ዘጠኝ እድሜ ያላቸውን ወታደሮች በሞት አጥታለች ከ፵መቶ ሺህ በላይ ውታደሮቹዋ ውይ ቆስለዋል ወይ የዓምሮ በሸተኞች ሆነው ቀርተዋል ። ይህ ሁሉ በቀረ ነበር ለጦርነት አሜሪካ ባትቿከል ነበር ። ሕዝቡም ሆ ብሎ ጦርነትን ባይደግፍ ነበር ። ለጦርነት መሮጥ ይህ ነው ትርፊ አሁን የሱዳን መሬታችንን መያዝ ምንም ቅም ሳይልህ የወያኔዎች ፍርድ ቤት መቅረብ ጮቤ አስጨፈረህ። እነዚህ ስዎች እኮ በ፫ስት ሺህ ዘመን በኢትዬዽያ ለመጀመሪ ግዜ ስልጣን በስላም የለቀቁ ናቸው። ኢትዬዽያን የገነቡ ናቸው ተራ ስው አይደሉም። ነገ አንዱ አብይን ገድሎ ስልጣን ቢይዝ ምንኛ ይገርምህል ያንን ነው ማየት የምፈልገው።"} {"text": "ዶ/ር ያዕቆብ፡- ከዚህ በፊት በቅንጅትም ሆነ በራሱ ፓርቲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገ፣ ብዙ መስዋዕትነት የከፈለው አቶ ልደቱ አያሌው፣ ከምክትል ሊቀ መንበርነት ሊያልፍ አልቻለም፡፡ በርካታ አስተያየት ቢሰነዘርም እኔ እንደሚገባኝ አቶ ልደቱ ከፓርቲው ጋር መናቆር የጀመረው ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ይመስለኛል፡፡ ከዛ በፊት ከፓርቲ ጋር አብሮ ነበር የሚሄደው፡፡ በእውነት ሊካድ የማይቻል ብዙ መስዋዕትነት የከፈለ ሰው ነበር፡፡ ም/ሊቀመንበር መሆን ይገባኛል የሚል እምነት ነበረው፡፡ ከዚህ በፊት በትግሉ ብዙም የማትታወቀው ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በመመረጧ እኔ እንደገመገምኩት አቶ ልደቱ ቅሬታ እንደተሰማው ነው፡፡ አቶ ልደቱ ከፓርቲው መለየትና ከቅንጅት ተቃራኒ እርምጃ መውሰድ የጀመረው ከዚያ በኋላ ይመስለኛል፡፡ አንዳንድ ሰዎች ከዚያ በፊት ብዙ የሚያወሩት ነገር አለ፡፡ እኔ ግን አልቀበለውም፡፡ እኔ የሚመስለኝ የአቶ ልደቱ ቂም የተጀመረው በምርጫው ይገባኛል የሚለውን ቦታ ባለመሰጠቱ ይመስለኛል፡፡"} {"text": "አንድ የ iPad / iPhone ካሲኖን ሲመርጡ ህጋዊ ከሆኑ የኪሲኖ ማጫወቻ አቅራቢዎች ጋር ንግድ እያደረጉ መሆኑን ያረጋግጡ. ይሄ ማለት የእርስዎን አጫዋች መለያ ገንዘብ ለመውሰድ ከመወሰንዎ በፊት የምስክር ወረቀትን በመፈለግ, የደንበኛ ግምገማዎችን በመስመር ላይ ለማንበብ እና የቤት ስራዎን ማከናወን ማለት ነው."} {"text": "የለንደኑ ጸረ-ሕዝብ አመጸኛ፣ አንድ እርምጃ ሲወስዱ፣ ሕዝቡ ሁለት እርምጃ ቀድሞአቸው ይጠብቃቸዋል። ሲበዛ ተንኰለኛ በመሆናቸው፣ አንድ ቀን ተሳስተውም ደግ ነገር ሠርተው ቢገኙ፣ የሚያምናቸው ሰው አይኖርም። በዓይነ ቁራኛ ነው እንቅስቃሴአቸውን የምንቆጣጠረው። በዕውነት ተጸጽተው እንኳን ቢያለቅሱ፣ የአዞ ዕምባ ብሎ ነው ሰው የሚሸሻቸው። አሁንም ተነቃቅተናል።"} {"text": "ፕልስ የቺትሱሩያ ብራንድ ይምረጡ ፡፡ በጥብቅ ሂደት መሠረት የምንሸጠው የባህር አረም ፡፡ እኛ ISO9001 ን ተከትለናል; የ HACCP ደረጃዎች ምግቦችን ደህንነት እና ንፅህናን ለመጠበቅ ፡፡ ጥሩው የተጠበሰ የባህር አረም እነዚህ ገጽታዎች አሉት-ጥቁር አረንጓዴ ፣ ጣዕም ፣ ጥንካሬ ፣ በሉህ ውስጥ አልጌ ፣ ቀዳዳ ወይም የተሰበረ ሉህ የለም ፡፡ የበለጠ ማወቅ ይፈልጋል ፣ እባክዎን ያነጋግሩ: [ኢሜል የተጠበቀ]"} {"text": "​በአብዛኛዎች የለሙ አገሮች ውስጥ በግብርና ሥራ ተሰማርቶ የሚገኘው ሕዝባቸው በቁጥር ከአስር ከመቶ በታች ነው፡፡ እነዚህ ከአንድ አስረኛ በታች የሆኑ አምራቾች የሚያመርቱት ከአገራቸው አልፎ የዓለም ገብያን ያጥለቀልቃል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ከ8ዐ በመቶ በላይ በግብርና የተሰማራው ሕዝብ የሚያመርተው ግን ለአገሩ ሕዝብ አልበቃ ብሎ በየጊዜው የምግብ ችግርና የምግብ ዋጋ ንረት እያስከተለ ይገኛል፡፡ ይህም የሆነው የኢትዮጵያ የአየር ጠባይ በዓመት ሦስት ጊዜ ሰብል ማስገኘቱ እየታወቀ ብሎም መሬቱ ለምነቱ እየታወቀ ነው፡፡"} {"text": "እነዚህ ሰዎች ባንድ ይሁን በሌላ መልኩ ከደርግና ከኢሕአፓ ጋር ወግነው እጃቸውን በኢትዮጵያውያን ደም የታጠቡ በመሆናቸው፣ በሠሩት ወንጀል እንጠየቃለን ብለው በመፍራት ያችን አገር ተመልሰው ሊሄዱባት የማይችሉና አራሙቻ እንዲበቅልባት የሚመኙ ናቸው። የጀሌዎቻቸው ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ የመጣ ቢሆንም ፈጽሞ ተከታይ እንዳያገኙ ለማድረግ የሚቻለው ማንነታቸውና የወንጀል ታሪካቸው ለዲያስፖራው ግልጽ ሲደረግለት ብቻ ነው።"} {"text": "አዲሱ ቴሌን ጨምሮ የትራንስፖርት ዘርፉን ከደህንነቱ መዋቅር ጋር በቀላሉ ለማያያዝ ልምዳቸውና የመረቡ አባል ሆነው መቆየታቸው የትራንስፖርት ሚኒስትር ያደረጋቸው አቶ ወርቅነህ፣ የጄኔራልነት ማዕረጋቸው ከሳቸው ጋር ይቆይ ወይም ይነሳ የተገለጸ ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ክፍሎች፣ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ የህወሃት አመራሮች አቶ ወርቅነህን በታማኝነት መድበው የተቀበሏቸው ሰው ስለመሆናቸው ጥርጥር የላቸውም።"} {"text": "የአካል ብቃት ምጣኔዎች የሮኪን ‹የሰውነት እንቅስቃሴን ከ‹ Beachbody Rockin ›አካል ያቀርባል ለጭነት $ 19.95 ተጨማሪ $ 7.99 ነው ፡፡ ይህ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዲቪዲ ስብስብ በመደበኛነት በ 59.85 ዶላር ይሸጣል። ይህ የተወሰነ ጊዜ ቅናሽ ነው 5 የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች 1. ማርክ ፣ አንቀሳቅስ እና ግሩቭ ዳንስ ይችላሉ ብለው ባያስቡም ሻን ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "አብያተ ክርስቲያናት በእስላም ከንቲባዎች ይፈርሳሉ፣ ይቃጠላሉም። ካህናትና ምዕመናን በገጀራ ተጨፍጭፈው፣ በካራ ታርደው ወደ እሳት ይጣላሉ። ይህ በመሆኑ ይቅርታ የሚጠይቅ፣ ለጥፋቱም በሕግ የሚጠየቅ አካል የለም። እንዲያውም ይሸለማሉ። ከፍከፍም እንዲሉ ይደረጋሉ። እየሆነ ያለው ይሄው ነው።"} {"text": "የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ከሳምንት በፊት በጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ከጎረቤት ሃገር መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን አሰቃቂ ጥቃት በማውገዝ መግለጫ አውጥቷል። ​​መንግስት ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ጥበቃ እንዲያደርግም አሳስቧል።"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "ከአዲስ አበባና ድሬዳዋ ውጭ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በክልሎች የሚደራጁት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ ውክልናው በተነሳበት ክልል ውስጥ ብቻ ነው፡፡ በዚህን ጊዜ አመቺ በሆነ ቦታ የፌዴራሉ ከፍተኛም ይሁን የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሊያስችል እንደሚችል ከአዋጅ ቁጥር 25/1988 ከአንቀጽ 24 መረዳት ይቻላል፡፡"} {"text": "ከዚህ የባሰ እያየን ነውና ስርአቱን አለመጠበቃቸው እንጅ ካልቻሉ የርሳቸው ይሻላል ምክንያቱም እግዚአብሄር የፈቀደውን የወንድናየሴት ጋብቻነውና የፈጸሙት እኔስየምሰጋው እንደነጮቹ የኛዎቹም መኖክሳት ወንድለወንድ ይፈቀድልን ብለው ባደባባይ እንዳይወጡነው እዚህ አገር እንዳሉት አባቶች ውይ ሚስጥር አወጣሁ እንዴ ይቅርታ!"} {"text": ""} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን LWW-10 LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ውይይቱ ላይም ጥቅምት 10 ቀን በዋሽንግተን ሆቴል የተካሄደ ሲሆን የኢ.ኤም.ኤስ፣ የጥቅል፣ የደብዳቤ፣ የቤት ለቤት፣ የፊላቴሊ፣ የፖስትፋይናንስ፣ የፖስት ባስ እና የፖስታ መደብር ደንበኞች ተገኝተዋል፡፡"} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": "ኣብዚ ከተማ'ዚ፡ ዳርጋ ኩሉ ዘድሊ ዝበሃል ነገር ኣሎ'ዩ ክበሃል ይከኣል። ቤት-ንባብ፡ ድኳናት መዓልታዊ ኣስቤዛ፡ ካልእ ኣገልግሎታት ዝህባ ድኳናት ቡቲካትን ይርከባ። ብዜካ'ዚ፡ ማእከላት ስፖርታዊ ንጥፈታትን ብርክ ዝበለ ባህላውን ስፖርታውን ንጥፈታትን ዝአንግዳ ማሕበራትን ይርከባ። ኣብ መርበብ-ሓበሬታ ምምሕዳር ከተማ ብምእታው፡ እንታይ ዓይነት ንጥፈታት ከም ዘሎን ካልእ ዝርዝራትን ክትረኽቡ ትኽእሉ።"} {"text": "ኣብ ልዕሊ ወጻእተኛታት ሕሉፍ ጽልኢ ዘለዎም ዜጋታት ደቡብ ኣፍሪቃ፣ ብዘካየድዎ ዘለዉ ናዕብን መጥቃዕታትን፣ ኣብታ ሃገር ዝርከቡ ዜጋታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ከቢድ ሻቕሎት ከምዝርከቡ ሬድዮ ኤረና ዝተወከሰቶም ኤርትራውያን ነበርቲ ከተማ ፕሪቶርያ ሓቢሮም።"} {"text": "ኢትዮፒክ ሴራ በላቲን ኪቦርድ ላይ አማርኛ ለመጻፍ የሚጠቅም ዘዴ ነው። ይህ ዘዴ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ሰንጠረዥ እንደሚያሳየው አንድ የላቲን ፊደል (አልፋቤት) ስንጫን ተመሳሳዩን የአማርኛ ሳድስ (ስድስተኛ መደብ) ፊደል ይሰጠናል። ለምሳሌ l ስንጫን ል ይጻፋል። ከዚያም ግዕዙን (አንደኛ መደብ) ለመጻፍ e መጨመር ወይም ካልዑን (ሁለተኛ መደብ) ለመጻፍ u ን መጨምር ይጠይቃል። ለምሳሌ ሉን ለመጻፍ lu፥ ሊ ደግሞ li፥ ላ la፥ lE ሌ፥ ሎ lo፥ ሏ lW መጻፍ ነው።[ለማስተካከል | ኮድ አርም]"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ይህ ሰው የኖቤል የሰላም ሽልማት መሥራችና የዲናሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነበረ፡፡ በ1888 እኤአ የእርሱ ወንድም ሉድቪግ ዐረፈ፡፡ የፈረንሳዩ ጋዜጣም አልፍሬድ ኖቤል የሞተ ስለመሰለው ጋዜጣው ኖቤልን እያወገዘ ነበር የጻፈው፡፡"} {"text": "ኣሁን እናስተውል፤ የፀሃፊው/ዳኒ/ዓላማው ምንድር ነው?...ተደጋጋሚ ጥያቄ ሲነሳ ገዢው መንግስትና ሹሟሙንቶቹ ምንድር ነው ምንጩ ብለው ማደመጥ ማየት እንደ ኣለባቸው፤ ህዝቡም ችምር ሃሳብ እንዲሰጥ ማሳሰብነው። ይህ ፅሁፍ ኣፄ ቴዎድሮስን መቃወም ኣይደለም! ጎንደሬ ነኝ፣ ጎጃሜ ነኝ፣ ከፋኝ የሚያስብል ኣይደለም። ኣፄ ቴዎድሮስ ለኢትዮጰያዊ ሁሉ በተለይ በዛ ዘመን ኣንድነቱ ለተቀበለ እኩል ናቸው። ልብ ላለው ዛኔ ላልተቀበለም ወገን ሁሉ ኣንድናቸው….ባንዳና….ነጭ ገዢ ኣይወዱም፣መለያየትን ኣይወዱም ነበርና ነው።"} {"text": "ቃል አቀባይዋ ያነጋገሯቸው አብዛኞቹ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው መመለስ እንደሚፈልጉ የገለፁ ሲሆን አይ ኦ ኤም እነዚህን ስደተኞች ለመመለስ የተቻለውን ሁሉ እንደሚያደርግ ገልጿል።"} {"text": "ቤተክርስቲያን የጋብቻ እና የምንኩስና ሥርዓት እንዳላት የሚናገሩት የጉራጌ ከንባታና ሐዲያ ሀገረ ስብከት ጳጳስ አቡነ ቀለምጢዎስ፤ አንድ መነኩሴ ሥርዓቱን ፈሞ ምንኩስናውን ሲወስድ ከዓለማዊ ነገር ተገልሎ ቆቡን እንደሚስት አግብቶ መኖር እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ ቆቡን ሳያወልቅ ወይም ምንኩስናውን ሳያፈርስ ምንም ዓይነት ዓለማዊ ሥርዓት መፈፀም እንደማይችልም አስገንዝበዋል፡፡"} {"text": "ህዝቢ ከባቢታት ክልል ኦሮሞ ኣንጻር መንግስቲ ኢትዮጵያ ዝቐንዐ ሰፊሕ ሰላማዊ ሰልፍን ናዕብን ዘካይድ ዘሎ፣ እቲ መንግስቲ ንመብዛሕትኦም ኣብ ቤት ማእሰርቲ ሒዝዎም ዝጸንሐ መራሕቲ ሰልፍታት ኦሮሞ፣ ጋዜጠኛታትን ናይ ፖለቲካ እሱራትን ብምሕረት ኣብ ዝፈትሓሉ ዘሎ እዋን’ዩ።"} {"text": "የተበላሸ የመመለሻ ማሽን የአፈርን ኦርጋኒክ ጉዳይ ብቻ ማሳደግ ፣ የአፈርን አወቃቀር ማሻሻል ፣ የአፈር ለምነትን ማሳደግ እና የስርጭቱን ዘር ማቀነባበሪያ ማመቻቸት ብቻ ሳይሆን ጭድ እና የአከባቢን ብክለት ማስወገድም ይችላል።"} {"text": ""} {"text": "ከ ጋር ይጣመር? ኮሎኔያ ጄለ ልክ እንደ ሞንሳይራ በሚገኝ ባቡር መስመር ላይ ይገኛል. በተጨማሪም ኮሎኒያ ጋሄል እና ሞንሴራሬት በቡድን የሚመራ ጉብኝት ሊጎበኝ ይችላል"} {"text": "እዚ ብሚኒስትሪ ሕርሻ ዝካየድ ዘሎ ምርምር፡ ጠለብ ህዝቢ የማልእን ኣብ ቁጠባዊ ዕቤት ሃገርና ልዑል ኣስተዋጽኦ ይገብርን ኣሎዶ? ንዝብል ሕቶ ዶክተር ኢያሱ ክምልስ እንከሎ፡ “እወ ኢልካ ደፊርካ ዝዝረበሉ’ኳ እንተዘይኰነ፡ ዘይንዓቕ ኣበርክቶ ከምዘለዎ ግን ክከሓድ ኣይግባእን፡” ብምባል’ዩ መልሱ ሂቡ። ሃገራዊ ትካል ምርምር ሕርሻ ሓልሓለ፡ ኣብ ተመሳሳሊ ዓውደ ምርምር ዝነጥፉ ብዙሓት ኣህጉራውያን መሻርኽቲ ኣለዋኦ። ገለ ካብአን ኢክሪሳት፡ ኢካርዳ፡ ሲሚትን ሲፕን ንምጥቃስ ይከኣል።"} {"text": ""} {"text": "‹ያቺ የማደርጋትን ቁምጣ ታስታውሳታለህ. አለኝ በእጁ የቁምጣዋን መጠን ጭኑ ላይ እያሳየ፡፡ ትዝ አለኝ፡፡ ከግልገል ሱሪ ትንሽ ከፍ ያለች ቁምጣ ያደርግ ነበር፡፡ እንዲያውም አንዳንዶች ‹እንደ ስሜነህ ልትሸፍት ነው እንዴ› እያሉ ይቀልዱበት ነበር፡፡"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "ኣብ ናይ ክሊፓን ኮምዩን ሰለስተ ማእከል ጥዕና፡ ክልተ ኣብቲ ናይ ክሊፓን ሰንትሩም፡ ሓደ ድማ ኣብ ዩንግቢሀድ ይርከባ። ኣብኡ ከከምቲ ኣድላይነትካ ናይ ወረዳ ሓኪምን ነርስታትን ኣለዉ። ኣብኡ ናይ ህጻናትን ናይ መሕረስትን ክሊኒክ ኣሎ።"} {"text": "እስኪ ተመልከታቸውማ፤ የበቃ ባለቅኔ የሰባ ቃል እንዲሻ፣ እነዚህ ጥርብ ድንጋዮች ለእኔ ቃላት ናቸው፡፡ እመርጣለሁ፣ እቀርጻለሁ፡፡ የሰላ ባለ ቅኔ ያማረ ቃል እንዲሻ፣ እኔም እኒህን የድንጋይ ቃላት አሣምራቸዋለሁ፡፡ እኔ ድንጋይ አልፈልጥም፡፡ ሕይወትም በድንጋይ አትኖርም፤ ሕይወትም በድንጋይ አትረካም፡፡ ድንጋይማ የጉልበት ሥራ ነው፡፡ እኔ ቃላትን በፈለገው ቅርጽ ከመዝገቡ እንደሚያወጣ እንደ ርቱዕ ደራሲ ነኝ፡፡ አንዳንዱ ድንጋይ ፈሊጥ ነው፤ አንዳንዱ ድንጋይ ምሳሌ፤ አንዳንዱ ድንጋይ ተረት ነው አንዳንዱ ድንጋይ ዘይቤ፡፡"} {"text": "ከሰንደይ ሙቱኩ በተጨማሪም ሲዳማ ቡናዎች የብርሀኑ አሻሞን ውል ማራዘም ሲችሉ በመጪው ቀናት የነባር ተጫዋቾችን ውል ጨምሮ አዳዲስ ተጫዋቾች ቡድኑን እንደሚቀላቀሉ ሀትሪክ ስፖርት ለማወቅ ችላለች ።"} {"text": "ጉዳዩ በዚህ መልክ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ ጉዳዩን በመመርመር የሥራ መደብ ዝውውሩ ሕጋዊ ነው፣ የዝውውር ደብዳቤም ሊሰረዝ አይገባም በማለት ወስኗል፡፡"} {"text": "ስለዚህ ፣ በመስመር ላይ አስተያየታቸውን ሲሰጡ ማንንም በጭራሽ ሥራ ያልሠሩ ሌሎች ሰዎችን እንደማየሁ ፣ እኔ የእኔን በማቅረብ ላይ ነኝ! የራሳቸውን ንግድ ሥራ የቀጠለ ሠራተኛ ከወራት በኋላ ደውሎ “በጭራሽ አላውቅም!” አለኝ ፡፡ እውነታው በሌላ ሰው እግር ውስጥ እስከሚሆኑ ድረስ እርስዎ ብቻ ማሰብ ሁኔታቸውን ተገንዝበዋል ፡፡ እውነታው እርስዎ እስከሚደርሱ ድረስ እንደማይሆኑ ነው ፡፡"} {"text": "ከገንዘብ ባሻገር የቢሮውን የሲቪል ሰርቪስ አደረጃጀት ተገቢው የሙያ ክህሎት በሌላቸው የቡድኑ አባላት ሲሞሉት በመክረማቸው ሳቢያ ቢሮው ዋናውን ተልእኮ ለማሳካት ከፍተኛ የሆነ የአቅም ማነስ ተስተውሎበታል፡፡ (ይህንን በተገቢው ለመረዳት ሊንኩን ይጠቀሙ www.ethiopianreporter.com/article/18510)"} {"text": "ZhongShan የ LED አመት ብርሃን 54 ዋ የ LED ክብደት ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በመጪው ግንቦት የሚካሄደው የአዲስ አበባ አስተዳደር ምርጫ ምን አይነት መልክ ሊኖረው እንደሚችል ከወዲሁ መገመት ይከብዳል። በዚያው ጊዜ በመላ አገሪቱ በሚከናወኑት የወረዳና የቀበሌ ምርጫዎች፤ ከሞላ ጎደል ኢህአዴግና አጋሮቹ በዘጠና ምናምን ፐርሰንት እንደሚያሸንፉ አያጠራጥርም። የአዲስ አበባውም ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል። ግን ላይሆንም ይችላል።"} {"text": "የተባበሩት መንግሥታት እንደተቋቋመ በ1948 ዓም የሰብአዊ መብት ኮሚሽንን በመሰዬም ዓለም አቀፍ ሕግ አጸደቀ።በዚህ ሕግ በአንቀጽ 21 ላይ የሚከተለውን መመሪያ አሰፈረ።"} {"text": "ነገሮችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ማየት እንዲህ ካለ ስህተት ላይ ይጥላል፤ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቢሆን አሁን አንተ ያልከውን ታሪክ ያውቃል። አጼ ቴዎድሮስንም ያከብራቸዋል፤ ይወዳቸዋልም። ከላይ እንደገለጽከው ደግሞ እርሳቸው መልአክ አይደሉም፤ አይሳሳቱም አይባልም፤ ስለዚህ ይህ ስህተት ምንድን ነው? ብለን ከስህተቱ መማማር አለብን እንጂ በጭፍን አካሄድ እና በስሜታዊነት የሚገኝ አንድም ጥቅም ወይም ትምህርት የለም። ጭፍን ወዳጅነት ከመጣ ግን፣ ለምሳሌ ይህ መንግሥትም ለልማት እየታገለ ነው ብለህ ልትነሳ ትችላለህ፣ ስህተቱ ሊነቀፍበት አይገባም ብትል ግን ግልጽ የሆነ ጭፍንነት ውስጥ ስላለህ ራስህን ብትመለከት እና ብታስተካክል ጥሩ ነው፤ እላለሁ።"} {"text": "ጀሚል፣ ሰናይ ቃላት ብቻቸውን ግን በቂ አይመስሉኝም። በተግባር መደገፍ ያለባቸው ይመስለኛል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጀመሪያው ፈተናቸው ከነገ ወዲያ በባለአደራ ምክርቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተገቢውን ጥበቃ አስደርገው በሰላም እንዲጠናቀቅ ማድረግ መቻላቸውን ህዝቡ አተኩሮ የሚከታተለው ጉዳይ ይመስለኛል። በነገራችን ላይ ከዚህ በፊት ለእስክንድር ጋዜጣዊ መግለጫዎች መሰረዝ የደህንነት ስጋት ስለነበር ነው ብለን ለዓለሙ በመግለፃችን፣ አሁን እስክንድር የኛ ችግር ሆኗል። የእስክንድር ህይወት የኛ ሃላፊነት ሆኗል። ሳናስብበት ትልቅ ሃላፊነት እንደወደቀብን ልናውቅ ይገባል።"} {"text": "ማህበረሰባችን ´´አንድ ነገር አለ´´ በሚል ፈሊጥ ተስማምቶ የመቀመጡ ምንጩ ከምን ይሆን? ጥርጣሬ?ፍርሃት?የበታችነት?ንቀት?ወይስ ምን ይሆን? በዚህ እሳቤስ ተግባብተን የተቀመጥንበት ከመቼ ጀምሮ ይሆን? ይህን ከመሰሉ አመለካከቶች ለመውጣት ምን ማድረግ ይኖርብናል? ይህን አመለካከት ለመቀየር ሐላፊነቱ የማን ይሆን? ብቻ ይኸኛው ጽሑፍህ መመለስ ወደማልችላቸው ጥያቄዎች ውስጥ እንድዘፈቅ አደረገኝ። የአእምሮ ጅምላስቲክ ውስጥ መክተት ትችልበታለህ። ተሳክቶልሃል። እንደዚህ ያሉና እንደ ´´አልበር እንዳሞራ-- ´´ አይነት አመለካከቶቻችን ከህዝባችን ለማውጣት ነቅሶ አውጪ ጸሐፊዎችን አምላክ አያሳጣን።"} {"text": "Mr. Paul ኣብ መወዳእታ ካብ`ቲ ምስ ኤርትራ ዘጋጠመ ነገር ዝተማሃርዎ ነገር ክዛረብ ከሎ፡ ነቲ ኹነታት ብደቂቕ ገምጊምና ክንርዳእ ኢና ድሕሪ ምባል፡ “መርከብና ክነተዓራርን፡ ነዳዲ ክንመልእን እንተዘይኮይኑ፡ ካልእ ዝኾነ ይኹን ናይ ቅንጸላ ኾነ ናይ ስለያ ዕላማ ፍጹም ኣይነበረናን፡ ግን ሓቂ`ዩ ኸምቲ ዝግባኣና ኣይገበርናን፡ ነዚ`ውን ንፕረዚደንት ኤርትራ፡ ንህዝብን መንግስትን ኤርትራ በቲ ዘጋጠመ ዘይተሓስበ ነገር ይቕረታ ሓቲትና ኢና” ኢሉ።"} {"text": "የውይይት መድረኩን ካጠናቀቁ በኋላ፣ በውይይት መድረኩ ያገኙትን እውቀት፣ መለማመድ ያለብዎትን ቃላቶች እና ለዚሁ የሚያግዙ ጠቃሚ የሆኑ የመረጃ ደህረ ገጾችን ያጠቃለለ የወይይት ሰነድ ያገኛሉ።"} {"text": "የድርድሩ አላማ ይሁን በማለት ሀሳቡን አቅርቧል፡፡ መኢአድን ጨምሮ 6 ፓርቲዎች፤ በድርድሩ ህዝብ የሚጠብቀው ነፃና ፍትሃዊ በሆነ የምርጫ አካሄድ፣ በራሱ ፍላጎት መንግስት ማውረድና ወደ ስልጣን ማምጣት ነው” የሚል ሀሳብ አቅርቦ እንደነበርና በንባብ ሳይሰማለት መቅረቱን የመኢአድ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡"} {"text": "2 pm-ቀኑ ከመድረሱ በፊት አንድ ተጨማሪ ሙዚየሙን መታ: በካቲን ኩቤክ ውስጥ የሚገኘው የካናዳ ቤተ መጫወቻ ቦታ በአሌክሳንድራ ብሪጅ በ 25 ደቂቃ ብቻ ርቀት ላይ ብቻ ነው. በካርዶች ውስጥ የማይራመዱ ከሆነ በኦክቶበር ወንዝ ዙሪያ የኩባንያን ታክ ብለው መውሰድ, ብስክሌት መግዛት ወይም የ 15 ደቂቃ የአውቶቢስ ጉዞ ማድረግ ይችላሉ. የቀለሙ ቤተ መዘክር ሰፊና ስነ-ህዋአዊ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን የካናዳ ታሪክን የሚያሳዩ ልዩ ዓይነቶች ይዘዋል."} {"text": "ኣብ መንጎ ዝተሓምሸሻ ናይ ኢትዮጵያን ኢንዶኖዢያን ነፈርቲ ቦይንግ 737 MAX 8 ንፁር ምምስሳል ከምዘሎ ናይ ኢትዮጵያ ሚንስትር መጎዓዚያ ትማሊ ሰንበት ገሊፀን።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በሞቃዲሾ እየታየ ያለው ያለመረጋጋት እንደሚያሳስበው ገለፀ፡፡ ኢጋድ በሶማሊያ የፖለቲካ መረጋጋት እንዳይፈጠር የሚደረገው ወከባ ተገቢነት የሌለው"} {"text": "እንደ አማራጭ እኛ ወደ ምናሌው መውሰድ ይችላሉ ፡፡ ሁሉንም ቅንብሮች ይመልከቱ፣ ትሩን ይክፈቱ ርዕሶች እና ቀጥል ገጽታ ያዘጋጁ፣ ስለሆነም እኛ ልንጠቀምባቸው የምንፈልጋቸውን ግራፊክስዎች መምረጥ ይችላሉ ፡፡"} {"text": "ደህና አንድ ሰው አንድ መስሪያ ቤት ሄዶ በጥሩ ሁኔታ ተስተናገድ ። ግን ሌላ መስሪያ ቤት ሲሄድ ያ ው የድሮ መስተንግዶ የሚጠብቀው ከሆን ምኑን እድገት መጣ ። ስለዚህ የመጀመሪያው ዲጅታይዝድ የመንግስትን ስራ ስናረገው አንድ የመለያ ቁጥር ወይም Social insurance number ከወልደት እስከሞት የምንጠቀምበት ልዩ ቁጥር ማለት ነው። ባንክ ቤት ለመክፈት ፣ መሬት ለመግዛት ብንፈልግ ይህንን ቁጥር ከተጠቀምን ደግሞ ማንም በኛ ስም አያጭበረብረም ቢያጭበረብርም ለመያዝ ቀላል ነው። ብዙ የኢኮኖሚም አሻጥር ይቆማል አንዱ ቤት ተክራይቶ ሳይክፍል ቢጠፋ ። ከስራው ቦታ ቢስርቅ የትም አያመልጥም በልዩ ቁጥሩ ይያዛል ማለት ነው።።"} {"text": "የትልልቆቹ ባህላዊ እምነቶች አባት (THe great patrarich) የሚባለው አብርሃም በመቶ አመት እድሜው ወንድ ልጅ የተፀነሰለት መሆኑን ጆሮዎቹ የምስራች ሲያሰሙት የተሰማውን ደስታና እስከ ዛሬ ድረስ የቀጠለውን ህያውነት ወይም በኦቴሎ ጆሮዎች ሲዥጎደጉድ የነበረውን የሃሰት መርዝና ያስከተለውን ዘግናኝ ትእይንት ማሰብ እንደ ምሳሌ ኢምንት ነው። ለፈላስፋው ሞርቲ ማየትና መስማት እውነትን ፈልጎ ከማግኘትና ካለማግኘት ወይም ከማወቅና ካለማወቅ ጋር የሚጣረስበት አጋጣሚ ብዙ እንደነበር ይነገራል።"} {"text": "ቻይና ከፍተኛ ጥራት ያለው ብጁ 18650-4s 14.8v 3400mAh ዳግም-ሊሞላ የሚችል ፖሊመር ሊቲየም ባትሪ ጥቅል ለፋሽን ስፕሌር ፋብሪካ እና አምራቾች | ፖሊመር"} {"text": "ትፈልጡ’ዶ ኢሰያስ አፈ-ወርቂ “ከይቅተል ወይ ከይቅንጻል” ብስውር ጸጥታ ሐይሊ ከምዝሕሎ? ማለት ኢትዮጵያ ዘዋፈረቶም። ምክንያቱ ኢሰያስን (ጋንታ ህግደፍ) ብስውር፡ ብምስጢር ብዝለዓለን ብኹሉ መዳያት ንነዊሕ ዝጠመተ ጥቕሚ ኢትዮጵያ እዮ ዝሰርሕ ዘሎ። ስለዚ እዩ ድማ መንግስቲ ኢትዮጵያ አብ ልዕሊ ኢሰያስ ይኹን (መንግስቲ ኤርትራ) ስጉምቲ ዘይወስድ ከምኡውን ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለዉ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ኮነ ኢሉ ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለው ምእንቲ ህግደፍ ከይትንከፍ ን አብ ስልጣን አስፋሕፊሑ ክቅጽልን። ነዚ ምስጢር ዝበርሃሎም ከም ቀለታ ኪዳነ፡ ዶ/ር ፍስሃጽዮን ዘጉረመሩሙ ዘለዉ። መርተዖታት ድማ፡"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ LED spot spot light 24W ርዝመት IP65 LED flood flood አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "ብዛዕባ ንጽሕና ጓል ኣንስተይቲ ዝዛረብ ክፍሊ ብሉይ ኪዳን ኣብ ኦሪት ዘሌዋውያን 12.1-8 ‘ሰበይቲ እንተ ጠነሰት፡ ወዲ ኸኣ እንተ ወለደት፡ ሾብዓተ መዓልቲ ትርከስ፡ ከምቲ ብመዓልትታት ሕማም ጻግኒኣ ትርከስ። . . . መዓልትታት ምንጽሃ ኽሳዕ ዚመልአ ቅዱስ ነገር ኣይትተንኪ ናብ መቕደስውን ኣይትእቶ። . . . ናይ ወዲ ወይ ናይ ጓል መዓልትታት ምንጻህ ምስ መልአ፡ ገንሸል ዓመት ንዚሐርር መስዋእቲ ጫጩት ርግቢ ወይ ከኣ ባሬቶ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ናብ ካህን ተምጽእ። . . . እቲ ኻህን ድማ የተዐርቃ፡ ትነጽህ ከኣ።’ ዝብል ሕጊ ምእንቲ ክፍጽሙ ወለዲ ኢየሱስ እቲ ዕለታት ምስ ኣኸል ነዚ ናይ ንጽሕና ሥርዓትን ወፈያ በዂሪ ወዶምን ንክፍጽሙ ናብ ቤተ መቅደስ ይኸዱ። እቲ ንጹህን ጻድቅን ዝኾነ ሓቀኛ እስራኤላዊ ስምዖን ከኣ ከም ነቢይ መጠን ትጽቢት መሲሕ ዝነበሮ ብመንፈስ ቅዱስ ተመሪሑ ናብ ቤተ መቅደስ ይኸይድ ከምኡ እውን እታ ሽማግለ ነቢት ሃና ምሉእ ሕይወታ ንኣምላኽ ዘወፈየት መበለት ብመንፈስ ቅዱስ ተመሪሓ ናብቲ ለይትን መዓልትን ብጸሎትን ጾምን ተገልግሎ ዝነበረት ቤተ መቅደስ ትኸይድ። ወለዲ ኢየሱስ ከኣ ነቲ ሕጻን የቅርቡሎም ንሳቶም ከኣ ነቲ ንኣሕዛብ ከብርህ ዝመጸ ብርሃን ቅድሚ ኣዝማን ብትንቢት ዝተነግረ ብኣዕይንቶም ይርእዩ። አመስጊኖም መንፈስ ቅዱስ ዘብርሃሎም ትንቢቶም ይነግሩ። ንምዝኻኻር ዚኣክል ቅድሚ ክልተ ዓመት ቅ.ኣ.ር.ሊ.ጳ `በዓለ በአቱ ለእግዚእነ ጐይታ ምስ ሕዝቡ ክራኸብ ናብ ቤተመቅደስ ከምዝቀረበ የዘኻኽር` እንክብሉ ከምዚ ሎሚ ኩሉ ከይተዓጽወ ኣብ ባዚሊካ ቅዱስ ጴጥሮስ ንኣሽሓት ሰብ ውፉይ ሕይወት ዘቅረብዎ ስብከት ክነቅርበልኩም።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን"} {"text": "ማእከላዊ ባንኩ የየእለቱን የምንዛሬ መጠን መግለጫ ወደ ሁሉም ባንኮች ይልካል፡፡ባንኮችና የልውውጥ ቢሮዎች ማእከላዊ ባንኩ ካስቀመጠው 5 በመቶ በላይ ወይም በታች መገበያየት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ ከማእከላዊ ባንክ የሚላከው መግለጫ በገንዘብ ልውውጥ ማለትም በሽያጭ ወይም በግዥ የሚገኘው ትርፍ መጠን ከ0.5 በመቶ በላይ መሆን የለበትም ይላል፡፡"} {"text": "እነዚህ አበው ቅዱሳን የደረሰባቸው ስቃይና እንግልት፤ እስራትና ግዞት ምን ያህል ስር የሰደደ እንደነበር በግልፅ ያስተምረናል፡፡ ለመሆኑ የእግዚአብሄርን ስም አንግበው የሃይማኖት ስራ ሲሰሩ ህይወታቸውን ሁሉ ለተንገላቱ አበው ቅዱሳን በክርስቲያኑ መንግስት ይህ ስቃይ ይገባቸው ነበርን ብለን ታሪኩን በጥልቀት እንድንመረምር ይረዳናል፡፡ አሁን በቅርቡ በተለያዩ ሀገራት የእኛንም ጨምር በፖለቲካ ጉዳዮች ዜጎች የደረሰባቸውን መጎሳቆልና መንገላታት ስናጤን አበው ቅዱሳን አባቶቻችን ያለፉበትን የስቃይ ዘመን እንድንገመግም እንገደዳለን፡፡ ሌላው ቀርቶ አሁን በቅርቡ በደርግ መንግስት ያለቁትን የቀይና የነጭ ሽብር ሰለባዎችን ስናስብ ወጣቱ ትውልድ በስንት አይነት ጣእርና ስቃይ ተለብልበው እንዳለቁ ለመገንዘብ ይረዳናል፡"} {"text": "ዳኒ ይህንን ጽሑፍ www.ethiocist.org ላይ አገኘሁት፡፡ ለካህናትም ሁሉ ምክር ይሆናል ብዬ ስላሰብሁም እነሆ አካፍዬዋለሁ፡፡ በእኔ አመለካከት ሰው ሁሉ በተለይም ደግሞ ካህን ኃአትን የሚያፈቅረው የተጠራበትን ዓላማ ሲዘነጋ ነውና፡፡"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ቅዱስነቶም ኣብ ናይ ዮሓንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ኣሰር ኣብ ሩማኒያ ናይ መተባብዕን ሓድነትን መልእኽቲ ዘብጽሑ ምዃኖን ንገዛእ ርእሱ እቲ ናይ ሩማኒያ ሓዋርያዊ መገሻኦም ብሓባር ንጐዓዝ ዝብል ዝኽተልዎ መርሕ ቃል ዝምስክሮ ምዃኑ ብፁዕ ካርዲናል ፓሮሊን ሓቢሮም፡ ኣተሓሒዞም ቅዱስ ኣቦና እታ ናብ ሩማኒያ ዝነቕሉላ ዕለት ናይ ላቲን ስርዓተ ኣምልዀ እትኽተል ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ምብጻሕ ማርያም ናብ ኤልሳቤጥ እተብዕለሉ እውን ብምዃኑ እቲ ሓዋርያዊ መገሻኦም ኣሰር እደ ማርያም ዘለዎ እዩ ቢሎም፡ ልክዕ ከም ናይ ማርያማዊ መንፈሳውነት፡ ንሱ ኸኣ ናብ ዘመዳ ኤሳቤጥ ብትሕትናን ኣገልግሎትን ፍቕርን ኣገባብ ሕይወት ተሰንያ ዝፈጸመቶ ንግደት ዘቃልሕሉን ዝነብርሉን ምስ ማሕበረሰብ ክርስቲያንን በርገሳውን ሩማንያን ምስታ ኣብ ሩማኒይ እትርከብ ቤተ ክርስቲያንን ብሓባር ክጓዓዙን መንእሰይ ወለዶ ኣብዚ ምግምማዕን ተጻባእኖትን ኣብ ዝሰፍሓሉ ዝመስል ዓለም መጋበርያ ናይ ርክብ ባህሊ ክኽውን ዘተባብዕሉን ምብጻሕ ምዃኑ ብፁዕነቶም ገሊጾም።"} {"text": "ፎርብስ እንዳመለከተው አቶ ቴዎድሮስ ለነዳጅና ጋዝ ፍለጋ የተረከቡት ምሥራቃዊው የአገሪቱ ክፍል በኢትዮጵያ ከፍተኛ የነዳጅና ጋዝ ክምችት አለው ተብሎ ይታመንበታል፡፡"} {"text": "Dragon 2018(2001-2004), ይህም Centenary በዓል በ የዩኒቨርሲቲ ዒላማ ራዕይ ዩኒቨርሲቲው ለመሸከም 11 ኛው ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ስር ሳንከተል የልማት ዕቅድ ነበር, CAU2018 + ሆነው ዳግም የብራንድ ነበር(2005-2008). CAU2018 + የተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ለ ግምቱ ጠቋሚ እና በዝርዝር የሚጠበቀውን የገቢ ምንጭ ይዘረዝራል. የ ግቦች ለማሳካት, CAU2018 + በሁለት ደረጃዎች ተግባራዊ ሆነ."} {"text": ""} {"text": "አባትነትን /ልጅነትን/ ከማረጋገጥ ጋር በተያያዘ በሚቀርብ አቤቱታና ክርክር የዲኤን.ኤ (DNA) ምርመራ እንዲደረግለት በመጠየቅ ክርክር የሚያቀርብ ወገን ለዚሁ የህክምና ማስረጃ የሚያስፈልገውን ወጪ የመሸፈን ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 259/1/"} {"text": "እንዳለ ሆኖ ፣ቢያንስ የዛሬ 50 ዓመት የጀመሩት ትግል ፣ሕዝቡ ውስጥ የዘራው የእንብተኝነት መንፈስ የኦሮሞነት መንፈስ ፍሬ አፍርቶ ኦሮሞ የአገሪቷ ግንድ መሆኑን የማይቀበሉትን የቀኝ ዘመም ፖለቲካ አምላኪዎችን አንገት አስደፍቶ ኢትዮጵያ ያለ ኦሮሞ ፣ልትኖር እንደማትችል ፣በአንደበታቸው እንዲያረጋግጡ ፣አስገድዷቸዋል ፣ ወደ ዋና መነሻዬ ልመለስና ODP ያልተረዳው ነገር ፣ አለ ተስፋ የውስጥ መንፈስ ነው ABO ይኑር አይኑር ፈታን ካላችሁት 40,000 ሺህ ኦሮሞ እስረኛ ውስጥ የABO አባል ሆኖ የታሰረው ፣10% ቢሆን ነው ፣የተቀረው ኦሮሞ ቀርቶ OPDO ሲፍቅ ABO ነው በሚል መንፈስ ነው ፣ ይህ ማለት ደግሞ የኦሮሞ የትግል ባለቤትነት ፓተንት የተሰጠው ለዚህ ድርጅት ነው ፣ ስለዚህ በሰው ልጅ ውስጥ አንደ የተፈጠረ ተስፋ ልክ በኢርሳስ ደብተር ላይ ጽፎ በላጲስ የማጥፋትን ያህል ከሰው አዕምሮ ማጥፋት ቀላል መስሏችሁ ዳግም መታመን ወደማትችሉበት አዘቅት እንዳትወረዱና እየታየ ያለውን የተስፋ ጭላንጭል እያነሳችሁ ባላችሁ አውሎ ንፋስ እንዳታጠፋ አደራ"} {"text": "በዓለም ዋንጫ በኮከብ ተጨዋችነት የወርቅ ኳስ የተሸለሙት በ1978 ማርዮ ኬምፐስ፤ በ1986 ዲዬጎ ማራዶና እንዲሁም በ2014 እኤአ ሊዮኔል ሜሲ ናቸው፡፡ በኮከብ ግብ አግቢነት የወርቅ ጫማ የተሸለሙት ደግሞ በ1930 እኤአ ጉሌርሞ ስታብል እንዲሁም በ1978 እኤአ ማርዮ ኬምፐስ ናቸው፡፡"} {"text": "በደሴ ጢጣ በ470 ሺሕ ሜትር ካሬ ቦታ ላይ ይገነባል ተብሎ ለታቀደው ሆስፒታል የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠው ኅዳር 16 ቀን 2004 ዓ.ም. ሲሆን፣ በሥነ ሥርዓቱ ላይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የወቅቱ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አያሌው ጐበዜና የፕሮጀክቱ የበላይ ጠባቂ ሼሕ አሊ መሐመድ ሁሴን አልአሙዲ ተገኝተው ነበር፡፡"} {"text": "እነዚህ እሳት የላሱ ሌቦች፣ (ቁጥራቸው በደንብ አይታወቅም) የሰሩት ሥራ ቀላል ነው። እንደ የሆቴል ቤት በር መክፈቻ ፣ ዘመናዊ ካርድ፣ የማግኔት መስመር ካርዳቸው ላይ፣ ለጥፈው፣ በየባንኩ መግቢያ በር ግድግዳ ላይ፣ ተገትረው ፣ የተሰጣቸውን ትዕዛዝ ተቀብለው፣ ብር የሚተፉትን ቁም ሳጥኖች፣ ፖሊስ እንዳለው፣ ጠቅጠቅ እያደረጉ፣ እንደ ከረሜላ ጎርፍ፣ አንድ በእንድ፣ ያስነጥሱአቸው ጀመር።"} {"text": "ኣነ ድማ፡ ነዚ ተስፋ እዚ ዘይፍጸም ኩሉ ሰብሲ ኣምላኽ ካብ ቤቱን ካብ ገንዘቡን ከምኡ ይንገፎ፡ እዎ፡ ከምኡ ንጉፍን ጥራዩን ይኹን፡ ኢለ ኣብ ጎድነይ ዝነበረ ባርኖስ ነገፍኩ። ኩሉ እቲ ኣኼባ ኸአ፡ ኣሜን፡ በለ። ንእግዚኣብሄር ድማ ኣመስገኑ። እዚ ህዝቢ ኸአ ከም እዚ ዘረባ እዚ ገበረ።"} {"text": "ባለፈዉ ዓርብ በኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና በፖለቲካ ተቃዋሚያቸው ራይላ ኦዲንጋ መካከል የተደረገው ሥምምነት ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲ ጥምር አባላት አላካተተም ሲሉ የኬንያ ተቃዋሚ ፓርቲ ጥምር ናሽናል ሱፐር አሊያንስ አባላት ተናገሩ።"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጥፋት ስጋት ላይ የነበረው የአቢጃታ ሐይቅ በክረምቱ ዝናብ ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለሱን የአብጃታ ሻላ ሐይቆች ብሔራዊ ፓርክ አስታወቋል።"} {"text": "ነገር ግን የአንድነት የመድረክ አባልነት አይጥሉት አያንጠለጥሉት ሆኗል፡፡ መድረክም መጠናከር እንደተሳነው ሲታይ አራት ዓመታት በከንቱ ባክነዋል ለማለት ያስደፍራል፡፡"} {"text": "በዚህን ጊዜ ምንትዋብና እናቷ ሳር ቅጠሉ፤ ዘመድ ጎረቤቱ ጣት የሚቀስርባቸውና ሰድቦ ለሰዳቢ አሳልፎ የሚሰጣቸው መሰላቸው። ከማታውቃቸው ወንዶች ጋር መሄድ የጀመረችውም ያን ሰሞን ነው፤ ቤተሰቦቿን ለመርዳት።"} {"text": "ይህ ልዩ ንድፍ በአሻንጉሊት ፣ በጨዋታዎች እና በትርፍ ጊዜ ዕቃዎች ዲዛይን ውድድር ውድድር ውስጥ የፕላቲኒየም ዲዛይን ሽልማት አሸናፊ ነው ፡፡\tሌሎች በርካታ አዳዲስ ፣ ፈጠራዎች ፣ ኦሪጅናል እና የፈጠራ አሻንጉሊት ፣ ጨዋታዎች እና የትርፍ ጊዜ ዕቃዎች ዲዛይን ስራዎች የሚሰሩ የፕላቲኒየም ተሸላሚ ንድፍ አውጪዎች ዲዛይን በእርግጠኝነት ማየት አለብዎት።\t"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": ""} {"text": "የተዋሃደ ውሂብን ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ስናጋራ የተጠቃሚዎችን ማንነት ለማሳየት መረጃው ከሌሎች ምንጮች ጋር ሊጣመር እንደማይችል እናረጋግጣለን ፡፡ ለምሳሌ ፣ በቀን ውስጥ ጥቂት የፒፊሶን ተጠቃሚዎች ብቻ ላሏቸው አገራት ውሂብ አናጋራም። ውሂቡ ስም-አልባ መደረጉን እናረጋግጣለን።"} {"text": "አሜን አሜን አሜን! እግዚአብሔር ቤተክርስቲያናችንን ሃገራችንን ይጠብቅልን! የተዋህዶ አርበኞች በርቱልን፣ እየተደረገብን ያለውን ግፍ ማስቆም ካልቻልን ዛሬ ዋልድባን ያረሱ ነገ ሌላውን እንዳይነጥቁን ዋስትና የለንም ሁላችን በያለንበት በመጮህ ውሳኔ አምጪዎች መሆን አለብን ለዚህም የአምላክ ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ጸሎት ይርዳን!"} {"text": ""} {"text": "Treasure Beach በተጨማሪም ከመሳሪያዎችዎ ውስጥ ከአንድ ሺዎች በላይ የሚሆኑ ቦታዎችን, እንዲሁም የመሠረታዊ አገልግሎቶችን እና የኬብል ቴሌቪዥን ጨምሮ ሁሉንም መናፈሻዎች ያገኛሉ. ብዙ መታጠቢያ ቤቶች, ሰፊ የልብስ ማጠቢያዎች, ፕሮፔን ሙሌት, አመቺ ሱቆች, የስኬት መንቆር አለ."} {"text": "ብመሰረት እቲ ዝቐርብ ዘሎ ትንበያ፣ እቲ ክወርድ ተገኒቱ ዘሎ ብርቱዕ ዝናብ፣ ዕልቕልቕል ፈጢሩ፣ ኣብ ሰንብ ንብረትን ጉድኣት ከውርድ ስለዝኽእል፣ እዘን ሃገራት ጥንቃቐታት ክገብራ የዘኻኽር።"} {"text": "“ፖለቲካ እኮ በመንገዱ ያገኘነውን ነገር ሁሉ መደመሰስ የለበትም፡፡ ሁሉም አለመግባባት ጭልጥ ወዳለው ጦርነት መክተት አይኖርበትም፡፡ እውነታዎች ራሳቸው የሚጠመዘዙበትና በሀሰት የሚፈረኩበትን ልማድና ባህል ማወሰገድ አለብን፡፡”"} {"text": "በሕገ መንግሥቱ መሰረት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የሚያጣራቸው ጉዳዮች ሁለት ናቸው። አንደኛው፤ የህጎች፥ ልማዳዊ አሰራሮችና፥ የመንግሥት ውሳኔዎች ሕገ መንግሥታዊነት ነው። ሁለተኛው፤ በፍርድ ቤት በመታየት ባሉ ጉዳዮች የሕገ መንግሥት ትርጉም ሲያስፈልግ ነው። ነገር ግን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጡት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዋጅና የአጣሪ ጉባኤው አዋጅ እነዚህን የአጣሪ ጉባኤውን ስልጣኖች የሚያሰፉና የሚያዛቡ በመሆናቸው ሕገ መንግሥታዊ አይደሉም።"} {"text": "Kibret: በጣም የምትገገርም ጋዜጠኛ፦ በኮሎኔል አብይ የምትመራው ነፍጠኛዋ እና ቅኝገዢዋ ኢትዮጵያ በተጨቋኝ የኦሮሞ ሕዝብ ላይ በምታካሂደደው ዘግናኝ ግድያ እና ጭፍጨፋ ኦቦ…"} {"text": "ሶቭየት ሠራሽ አንቶኖቭ ውስጥ እንዳሉ ድንገት ጄ/ል ቁምላቸው እመር ብለው ተነሱ። የሃሎ ሃሎ መነጋገሪያውን ረዳታቸው አቀበሏቸው። አንድ በራሪ ወረቀት ከኪሳቸው አውጥተው ማንበብ ጀመሩ።"} {"text": ""} {"text": "ሳምንቱ እንዴት አለፈ? መቼም የሳምንቱ ትልቁ ወሬ ምን ነበር ተብሎ ቢጠየቅ የምንበዛው እንዴ ይቅርታ መባላችን ነዋ! ያውም በፕሬዝዳንታችን የምንል ይመስለኛል፡፡ ለኔ በግሌ የሳምንቱ ብቻ ሳይሆን ያለመድኩት ስለሆነ ከማረሳቸው ቀኖች ውስጥ አንዱ ነው ብዬ ለመናገር እችላለው፡፡ ይህ ማለት ግን ይቅርታውን ብቀበልም ሌላ…"} {"text": "ኣብ ክሊ ማያት ኤርትራ ክህነጽ ምሽብሻባት ዝግበረሉ ዘሎ ሓይሊ ባሕሪ ኢትዮጵያ፣ ኣብ ኤርትራውያን ከቢድ ሻቕሎት ፈጢሩ ከምዘሎ ዝፍለጥ ኮይኑ፣ ብፍላይ ኣብዚ ዓቕሚ ሓይሊ ባሕሪ ኤርትራ ተዳኺሙሉ ዘሎ እዋን፣ ብሃገራት ምዕራብ ተመዊሉ ዝምስረት ባሕሪያ ኢትዮጵያ ስግኣት ከምዝፈጥር ኤርትራውያን ፖለቲከኛታት የተሓሳስቡ።"} {"text": "አገሪቱን ወደ ውጥረትና ብጥብጥ እያስገባት የሚገኘው የዘንድሮው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ነጻና ፍትሃዊ ይሆናል ብሎ እንደማይጠብቅ የተባበሩት መንግስታት በይፋ ማስታወቁን ተከትሎ፣ የውጭ አገራት መንግስታት በአገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባታቸውን እንዲያቆሙ ቀጭን ትዕዛዝ ያስተላለፉት ሙሴቬኒ፣ ፌስቡክን ጨምሮ የተለያዩ ማህበራዊ ድረገጾችን ማስዘጋታቸውንም አፍሪካን ኒውስ ዘግቧል፡፡"} {"text": "አቶ ቢልልኝ መቆያ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ በውይይቱ ወቅት በሰጡት አስተያየትም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች 5 እና ከ5 በላይ ክለቦችን በማደራጀት ህልውናቸውን ማስጠበቅ፣ ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ውጤታማ በመሆን የአትሌቲክሱ ሪፎርም አካል መሆን እንደሚገባቸው አሳስበዋል። አያይዘውም የኢአፌ አቅሙ በፈቀደ መጠን በማንኛውም መልክ የከተማሪዎች አአስተዳደር አተሌቲክስ ፌዴሬሽንን እንደሚደግፍ አስታውቀዋል። አክለውም በሶማሌና በሐርሪ ክልሎችም በመገኘት ተመሳሳይ ውይይቶች መደረጋቸውንና የአትሌቲክሱ አመራሮች ቁርጠኝነት ማሳየታቸውን ጠቁመዋል።"} {"text": "Related stories የባይደን አስተዳደር ፖሊሲ አምስተኛው ምሰሶ የኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የሚቀመጠዉን ቡድን መወሰንና የ 2021 ምርጫን ማዋደቅ (1ኛ ክፍል 2)"} {"text": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቅዳሜ የካቲት 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ለመራጮች ት/ት ፍቃድ ከተሰጣቸው የሲቪክ ማኅበራት ድርጅቶች ጋር የጀመረውን ውይይት በትላንትናው ዕለት የካቲት 14 ቀን 2013 ዓ.ም…"} {"text": "ቅድሚ 10 ኣዋርሕ ኣቢሉ፣ ሓያሎ ክኢላታት ቴክኖሊጂን ሓበሬታን (IT) ወነንቲ ኢንተርነት ካፈታትን፣ ኣብ ወጻኢ ሃገራት ብኤርትራውያን ዝተዳለወት ጽሑፋት ዘርጊሕኩምን ኣብ ወጻኢ ምስ ዝርከቡ ደምበ ተቓውሞ ውዳቤታት ኣለኩምን ብዝብል ክሲ ከምዝተኣሰሩ ዘረጋገጸ እቲ ምንጪ፣ ክሳብ እዚ እዋን’ዚ ከምዘይተፈትሑ ኣመልኪቱ።"} {"text": "ተጫራቾች ማዕከሉን ለማስተዋወቅ እና አክሲዮን ለመሸጥ የሚረዳ ማስታወቂያ የሚሰሩበትን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚመለስ የሚጫረቱበትን ዋጋ 2% የባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O) ለአዲስ - አፍሪካ ዓለምአቀፍ ኮንቬንሽንና ኤግዚቢሽን ማዕከል አ.ማ በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "በቀለ ሊጠይቃቸው ሲመጣ Aንዲት ጊደር ወይ መሲና ብጤ Aስይዘው ከAቶ ስንዱ ቤት ሄዶ ይቅርታ Eንዲጠይቅ ይልኩታል። ከዚያም ወድያ የቂሙ ጉዳይ Aበቃ፣ ተከተተ ማለት ነው። ለጥፋት ታጥቆ የመሚጣውን ጠላት ተቀብሎ ወዳጅ ማድረግ ረቂቅ ጥበብና ዘዴ የሚጠይቅ ነው።"} {"text": ""} {"text": "አይ መስቀል መሸከም...እስኪ anonymousun ተወውና በስምህ እውነታውን አፍረጥርጠውና መስቀሉን ተሸከም። በስማቸው የሚያወጡትን ከመተቸት።መቸም ችግሩ የት ላይ እንደሆነ አታጣውም ብየ ነው ሞክሼ Anonymous."} {"text": "ያገሬ ልጆች የዋርካ ተወዳጅ መድረኮች በእነዚህ እፉኝት ለዛ ቢስ ወያኔዎች ተበከለብን! መልካም ነገሮች ለመወያየት ግፍና ጭቆና ተወግዶ የተሰደደው እንዲመለስ ሊሰደድ ያሰበ በባህር የሚያልቀው በሃገሩ እንዲተጋ የምንመክርበት ነበር፡፡ምን ያደርጋል የዘረኛ ግፈኛ አናሳ ወያኔ ጀሌዎች የተነሳ ያ የድሮ መልካም መናሃሪያነት ጠፋ!"} {"text": "ንደቂ 16 ዓመትን ልዕሊኡን ዝኾኑ መንእሰያት ናይ ካልኣይ ደረጃ ኣብያተ ትምህርቲ ኣብተን ኣብ ከባቢ ካልርልስቦርይ ዝርከባ ከተማታት ኣሎ። መብዛሕትኦም ናብቲ ኣብ ሾቭደ ወይ ቲብሩ ዝርከብ ናይ ካልኣይ ደረጃ ቤት ትምህርቲ እዮም ዝኸዱ።"} {"text": "የማሰብ ችሎታ ያለው የእሳት ደመና መድረክን በሚገነቡበት ጊዜ ጥራት ያለው የእሳት አደጋ ድንገተኛ የመብራት መብራቶች ፣ የድንገተኛ የኃይል አቅርቦት ፣ ማዕከላዊ ቁጥጥር የእሳት አደጋ ማስወገጃ ስርዓት እና ሌሎች ምርቶች & ዲ ፣ ምርት ፣ ሽያጭ እና አገልግሎት ፡፡"} {"text": "ማኅበራቱ መንገድ ላይ ወድቀው የተገኙ የአእምሮ ታማሚዎችን፣ ተጥለው የተገኙት ሕጻናት፣ አረጋውያንና የአካል ጉዳተኞች ሴቶችን የሚንከባከቡና የሚረዱ እንዲሁም ሕጻናትን የሚያሳድጉና የሚያስተምሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች መሆናቸውን በድርጅቶቹ ተወካዮች ተገልጿል፡፡"} {"text": "እነዚህ ሰዎች ባንድ ይሁን በሌላ መልኩ ከደርግና ከኢሕአፓ ጋር ወግነው እጃቸውን በኢትዮጵያውያን ደም የታጠቡ በመሆናቸው፣ በሠሩት ወንጀል እንጠየቃለን ብለው በመፍራት ያችን አገር ተመልሰው ሊሄዱባት የማይችሉና አራሙቻ እንዲበቅልባት የሚመኙ ናቸው። የጀሌዎቻቸው ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ የመጣ ቢሆንም ፈጽሞ ተከታይ እንዳያገኙ ለማድረግ የሚቻለው ማንነታቸውና የወንጀል ታሪካቸው ለዲያስፖራው ግልጽ ሲደረግለት ብቻ ነው።"} {"text": "የመኪና ካታሎግ ፈልግ ቋንቋ ቀይር language ኃላፊነትን የማውረድ: ራስ-ሰር ውሂብ ከህዝብ የሚገኙ ምንጮች ተሰብስቧል። እዚህ የተነበበው ማንኛውም መረጃ ለአንባቢዎች ጥቅም ላይ የሚውለው ነው ፡፡ በጣቢያችን ላይ የምናቀርበው ማንኛውም መረጃ እስከምናውቀው ድረስ ትክክለኛ እና እውነት ነው ፡፡ ስህተቶች ወይም ስህተቶች ሊኖሩ ይችላሉ። እኛ በዚህ ጣቢያ ላይ ከማንኛውም የንግድ ምልክት ወይም የንግድ ስም ጋር አልተቆራኘንም። ሁሉም የንግድ ምልክቶች ፣ የአገልግሎት ምልክቶች ፣ አርማዎች እና / ወይም የጎራ ስሞች የየባለቤቶቻቸው ንብረት ናቸው ፡፡ Privacy Policy | የአጠቃቀም መመሪያ Copyright © 2015 - 2020 AUTO-DATA.ORG, መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው."} {"text": ""} {"text": "በተለይ ለእኛ በጉዳዩ የቅርብ ተጠቂ ለሆነው፥ መጀመሪያ አባቶቻችን፥ በመቀጠል ታላላቅ ወንድሞቻችን፣ እየቆየ ታናናሽ ወንድሞቻችንና፥ የእህት የወንድም ልጅ ያለ ማቋረጥ በመገበር ላይ ያለነው፥"} {"text": "እርብቃ የሰማሽውእውነትነው ወይስ የጠላት ወሬነው ላልው (ሽው) ምእመን ከራሴ አፍልቄ ወይም የሰውወሬ ሰምቸም አይደለም እኔእራሴ ጠይቄ የሰመሁት ነገር ነውእውነት ስለመሆኑም የእውነት አምላከ ያውቃል በተረፈግን ሌላም ሰው ከላይ እንደጻፈው ያላወራነው ብዙጉድ አለ ለሁሉም ግዜለው አይደል ጠቢቡ ያለው ይቆየን !"} {"text": "\"እንደ ሰው የተሳሳቷቸውን ራሳቸው አርመዋቸው፤ የጀመሯቸውን ነገሮች ውጤታቸውን አይተው፡፡ በሕይወት እያሉ ሌላ ሰው በሥልጣናቸው ተቀመምጦ፤ እርሳቸው እንደማንኛውም ሰው በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ሲራመዱ ለማየት ነበር ምኞቴ፡፡\""} {"text": "‹‹መጀመርያ እምነት ነው፡፡ ምንጊዜም መንገድ አለ፡፡ ሊዘጋ የማይችል፤ ሊታጠር የማይችል፤ መንገድ አለ፡፡ እርሱም አንተ ውስጥ ነው፡፡ ሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ ጊዜ ስጥ፡፡ ለማሰብ ጊዜ ይኑርህ፣ ለመፈለግ ጊዜ ይኑርህ፣ ምንጊዜም በፍለጋ ላይ ሁን፡፡ አሁን ያልታየህ ቆይቶ ይታይሃል፡፡ ነገር ለመቁረጥ እንጂ ተስፋ ለመቁረጥ አትቸኩል፡፡ ‹ገና አላገኘሁትም› በል እንጂ ‹የለም› አትበል፡፡ አለ፤ ግን አልደረስክበትም፡፡ መድረስ ጊዜና ጥረት ይጠይቃል፡፡ ሦስተኛው ነገር ያገኘኸውን አጋጣሚ ንካው፡፡ ያገኘኸውን ብርሃን ንካው፡፡ ካልነካኸው በሩ ግድግዳ እንደሆነ ይቀራል፡፡ ከነካኸው ግን በሩ መንገድ ይሆናል፡፡ ብርሃን ማየትህ ብቻ ዋጋ የለውም፤ ብርሃኑ በሚገባ እንዳይገባ ያደረገውን ነገር መንካት አለብህ፡፡ እስኪወድቅና ብርሃኑ በሚገባ እስኪገባ፣ መንገዱም ወለል እስኪል መግፋት፡፡"} {"text": "በእኛ ኢትዮጵያውን ምሁሮች በምንባለው ዘንድ የአገዛዙን የኢኮኖሚ ፖሊሲ በሚመለከት የተዛባ አመለካከት አለ። አንዳንዶች አገዛዙን እዚያው በዚያው እየተቃወሙ፣ በሌላ ወገን ደግሞ በመንግስት የተደገፈ ፖሊሲ በአገራችን ምድር እንድሚካሄድ ይነግሩናል። ከላይ ለማሳየት እንደሞከርኩት በመንግስት የሚደገፍ ፖሊሲ በመጀመሪያ ደረጃ ሁለ-ገብ መልክ ያለው ሲሆን፣ መሰረቱም ማኑፋክቱር ነው። በሁለተኛ ደረጃ፣ በህብረተሰብ ግንባታ ታሪክ ውስጥ እንደተረጋገጠው፣ በመንግስት የሚደገፍ የኢኮኖሚ ግንባታ የግለሰብ ተሳትፎን በፍጹም አይቃወምም። እንዲያውም የሚያበረታታና በዝቀተኛ ወለድ ብድር የሚያቀርብ ነው። በሶስተኛ ደረጃ፣ በመንግስት የሚደገፍ ፖሊሲ በመጀመሪያ የሚወስደው እርምጃ መሰረታዊ ፍላጎቶችን(Basic Needs) ማሟላት ነው። ይህም ማለት፣ ለምግብ የሚሆኑ ልዩ ልዩ የእህል አይነቶችን መትከልና በማስፋፋት በዚያውም መጠንም ሰፊው ህዝብ በምግብ ራሱን እንዲችል ማድረግ ነው። ከዚህ ቀጥሎ የንጹህ ውሃን ማቅረብ፣ ትምህርትቤቶችና የጤና መስኮች በየቦታው እንዲስፋፉ ማድረግ፣ ከዚህም በላይ ደግሞ ሰፊው ህዝብ ስነ-ስርዓት ያለው ኑሮ እንዲኖር በአገሪቱ ምድር ከአገራችን አየር ጋር የሚስማማና ዘላቂነት የሚኖራቸው ቤቶች እየሰሩ ለዝህቡ ማዳረስና፣ ህዝቡም በቤት ስራ ሊሰማራ የሚችልበትን ሁኔታ ማዘጋጀት መሰረታዊ የህዝብ ፍላጎቶች ናቸው። የወያኔ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ግን መሰረታዊ ፍላጎቶችን መሟላት ያልቻለ ነበር። በአራተኛ ደረጃ፣ በመንግስት የተደገፈ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ብሄራዊ ባህርይ ሲኖረው፣ ከውጭ የሚመጡ ተመሳሳይ ምርቶች የአገርን ኢንዱስትሪ እንዳያዳክሙ የእገዳ ፖሊሲ መከተል አለበት። ወያኔ ግን ይህንን አላደረገም። ባጭሩ የአገዛዙ የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመንግስት የተደገፈ(Developmental State Ecnomy) ሳይሆን፣ በጥቂት ሰዎች የሚዘረፍ ኢኮኖሚ ወይንም መንግስትን ተገን አድርጎ ዝርፊያ የሚያካሄድና(Predotary State)፣ አገራችን ከውስጥም ከውጭም እንድትጠቃ ያደረገና የሚያደርግ በዘረፋ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ነበር።"} {"text": "ይህ ትምህርት መሰረታዊ የሆኑ የክርስትና ርእሶች ላይ በስፋት ያስትምራል። ይህ በተለይ ለአዳዲስ አማኞች በጣም ጠቃሚ ነዉ። በሁሉም መልኩ ለእየሱስ ክርስቶስ ስልጣን ይገዙ ዘንድ ያግዛቸዋል። በክርስትያናዊ ህይወት እንዲያድጉ እና መታዘዝን"} {"text": "ባለፈው ማክሰኞ የካቲት 09/2013 ዓ.ም ለትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል በሚያስተላልፉ መስመሮች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በመላው የትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ዳግም መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መስታወቁ ይታወሳል።"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "በሁለቱም ሁኔታዎች የመለያዎ መሰረዝ ሁሉንም ውይይቶች ፣ ግለሰቦችን እና ቡድኖችን (መልዕክቶችን እና ማናቸውንም መንገዶች ጨምሮ) እና ከተሰረዘ መለያ ጋር የተገናኙ እውቂያዎችን መሰረዝን ያመለክታል ፡፡ ደግሞም ፣ ያንን ማወቅ አለብዎት ክዋኔው መመለስ የማይችል ነውጥርጣሬ ካለ የተሰረዘ አካውንት ማስመለስ አይቻልም ፡፡"} {"text": "እንደ ኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎዶርስ ኣድሃኖም ገለጻ የግንቦት ሰባት ዋና ሰው ኣቶ ኣንዳርጋቸው ጽጌ በመንግስት ፍቃድ ላፕ ቶፕና ሌሎች የሚፈልጉት ቁሳቁሶች ገብተውላቸው መጽሃፍ በመጻፍ ላይ በመሆናቸውና እንደውም ወደ ማገባደዱ ደርስዋል:: ኣንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለ ስልጣን እስረኛውን ኣቶ ኣንዳርጋቸውን በተመለከተ መግለጫ ሲሰጥ ዶክተር ቴዎድሮስ የመጀመሪያው ናቸው ::"} {"text": "አባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ባለው የኅዳሴ ግድብ ዙሪያ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል በተፈጠረው ውዝግብ ላይ ለመነጋገር በግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሐመድ ካመል አምር የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "ኦባንግ፦ነብሱን ይማረውና አቶ መለስ ይሰብከው የነበረው ሁሉ ጥላቻ ነበር። ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው እውነት መሠረት ሁሉም የተረገጠ ህዝብ ነው። ሁሉም የተገፋ ህዝብ ነው። የቱን ጠልተህ፣ የቱን ትወዳለህ? መለስ አማራውን ነፍጠኛና የሌላው ህዝብ ሁሉ ጠላት አድርጎ ሰበከ። ኦሮሞውን ጠባብ እያለ ከሌላው ጋር አጣላው። የተጨቆኑ በሚል ብሄር ብሄረሰቦችን ጥላቻ አስታጠቃቸው። በጥላቻ ላይ መሰረት ያደረገው ስብከት ህይወት ቀጠፈ፡፡ አሁንም ሰው እየሞተ ነው። መፈናቀል አስከተለ። አሁንም አልቆመም። ከሰውነት ባህርይ የወጣና ዘግናኝ ጭፍጨፋ ተካሄደ … ብዙ ማለት ይቻላል። ከጥላቻ የሚገኘው ትርፍ እንግዲህ ይህ ነው። ቀደም ባሉት ስርዓቶችም ቢሆን ከዘመን ጋር አብሮ ባለመሄድ ምክንያት በርካታ ችግሮችን ለማሳለፍ ተገደናል። እናም ይህ አስነዋሪና ኋላ ቀር ፖለቲካ አንድ ቦታ ላይ መቆም ይገባዋል። የምናስቀረው ደግሞ እኛ የዚህ ዘመን ሰዎች ነን። ጥላቻን መስበክ መቆም አለበት። ይህንን ለመረዳት የሚያስፈልገው ቀና መሆን ብቻ ነው። በቀናነት ብቻ ብዙ መራመድ ይቻላል። ቀና ስንሆን ብዙ ነገር ይገለጥልናል። በሁሉም መንገድ ተሞክሮ አልሆነም። ቀና በመሆን ግን ይቻላል።"} {"text": "ስለ የሌሊት ወፍ ‹አፈጣጠር› የሰማሁትን እዚህ ላይ ባነሣው መልካም ነው፡፡ በጥንት ጊዜ የሌሊት ወፍ የሚባል ነገር አልነበረም አሉ፡፡ አንድ ጊዜ ግን ወፎች ተሰብስበው የሚወዳድቀውን ጥራጥሬ አይጦች እየበሉ ጦማችንን ስላሳደሩን አይጦችን የሚከ ታተል፣ መልኩ አይጥ የሚመስል የወፍ ዘበኛ እንቅጠር ብለው ማስታወቂያ አወጡ፡፡ በዚህ ጊዜ ጉድጓድ ውስጥ መኖር የመረራት አይጥ ክንፍ አሰፍታ ‹‹ወፍ ነኝ›› ብላ ቀረበች፡፡ ምንም እንኳን ዘመዶቿ ‹‹አይጦች ጥራጥሬ መብላት የለባቸውም›› የሚሉትን ብትቃወምም ለመኖር ስትል ግን ለዘበኝነቱ ተስማማች፡፡ ጥርሷን አይተው እንዳያባርሯትም በድንጋይ ሰብራ አረገፈችው፡፡ ለብዙ ዘመን በዘበኝነቱ ጸንታ የገዛ ዘመዶቿ የሆኑትን ወፎች ስታስበረግግ ኖረች፡፡ እየቆየች ግን ጥርሷ እያደገ፣ ፀጉርዋም እየታወቀ ሄደ፡፡ ለመደበቅ ብትሞክርም አልቻለችም፡፡ ወደ ድሮው ኑሮዋ እንዳትመለስ አይጥነቱን ረስታዋለች፡፡ ያደረገችው ነገር እየጸጸታት ስለ መጣ ከሁሉም ለመራቅ ስትል በሌሊት ብቻ መንቀሳቀስ ጀመረች ይባላል፡፡ የሌሊት ወፍ አይጥም ወፍም ኾና የኖረችው በዚህ ጠባይዋ ነው ይባላል፡፡"} {"text": "የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ ከውጪ ሃገር ባስገባው የልብ ህክምና ማሽን ከመስከረም 8 ወዲህ ብዛት ያላቸው ህሙማንን ማከሙን ተናገረ፡፡ – መጽሔት"} {"text": "- ሊሆን ይችላል፤ይሁን እንጂ ፍላጎቴን እስካላረካልኝ ድረስ መርህ ለምኔ የሚለው አቋም አደገኛ ነው። መርህ የሌላት ሕይወት ከሁሉም የከፋች እኩይ ሕይወት ናት። በዚህ ሁኔታ ከእንስሳት ብዙ የተለየን አንሆንም።"} {"text": "ካብ ካላይስ (ፈረንሳይ) ናብ ዓዲ እንግሊዝ ምስጋር ኣዝዩ ኣሸጋሪ ህይወት እዩ፡፡ባይሎን ናብ ዓዲ እንግሊዝ ክሰግር ኣብ ዝፈተነሉ እዋን ብዙሕ ግዜያት ብኣኽበርቲ ጸጥታ ተታሒዙ”ዩ፡፡ ሓደ ብጻዩ ኸኣ ኣብ ልዕሊ ባቡር ተወጢሑ ክሰግር እናፈተነ ኤለክትሪክ ሒዝዎ ሞይቱ፡፡"} {"text": "ዋዜማ ራድዮ ከመሰማት በላይ የምትደመጥ ነች።በእዚህ ሳምንት ዝግጅቷ ስለ ታሪክ ምንነት በባለሙያዎች ታብራራለች።ርዕስ - ''የኢትዮጵያ ታሪክ ታሪክ'' (History of Ethiopian history) ክፍል አንድ"} {"text": "አለማቀፍ መስፈርቶችን የሚያሟላ ነው። ከዛሬ 150 አመታት በፊት ስልጣኔ የነበረው ህዝብ ነው። ያንን ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን መመለስ ነው ግባችን፡፡ በሌላ በኩል፤ የወላይታ ህዝብ የተጋፈጣቸው ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኢ-ፍትሀዊነቶች አሉ። እነዚህን ኢ-ፍትሀዊነቶች መፍታት ሌላኛው ግባችን ነው፡፡ የኛ አላማ በምርጫ የማሸነፍና ያለማሸነፍ ብ ቻ አ ይደለም። የዎላይታ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ መብቱን እንዲለማመድ ማድረግ"} {"text": "ዘርፎች Select Category AAFF AAFF AWARD AAFF CITY CUP AFCON Q Africa Betaking Ethiopia Primer League Caf confederation cup CECAFAKE2017 Covid-19 CYCLE de la première ligue Éthiopienne English Article ESFNA ESJA ETHEPL Fasil kenema French Hatiriki qara qara HATRIIK AFAAN OROOMIFFAN IAAF DOHA 2019 Itiyophiyu pirimer lige karra eegdota LIVESCORE Mikkeller Aarhus / cross championship Oduu HATRIIK Oduu ispoorti oromoo Oldies but Goodies ottawa marathon Recap Revue de semaine saint George The BiG Interview Transfer news Tunis league U -17 ብሄራዊ ቡድን U -17 ፕሪሚየር ሊግ U 20 ሴቶች U-20 ብሄራዊ ቡድን Uncategorized ሀላባ ከተማ ሀላባ ከነማ ሀምበሪቾ ድራሜ ሀትሪክ ሰሞንኛ ሀትሪክ ሳይክል ሀትሪክ ስፖርት መፅሔት ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክ ትዝብት ሀትሪክ ትግርኛ ሀትሪክ አበይት ጉዳዮች ሀትሪክ ኤዲቶርያል ሀትሪክ እይታ ሀዋሳ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕና ሀገር አቋራጭ ለንደን 2017 ለገጣፎ ከተማ ሉሲዎቹ ሊግ ካምፓኒ ሎዛ አበራ መርሃ ግብር መሸሻ ወልዴ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ ሩጫ መቐለ ከተማ መቐለ ዮንቨርሲቲ መከላከያ ምርጥ 11 ሪፖርት ሮም ማራቶን 2019 ሰበር ዜና ሰበታ ከተማ ሲዳማ ቡና ሴቶች 1ኛ ዲቪዚዮን ሴካፋ ስሁል ሽረ ሶሎዳ አድዋ ሽረ እንዳስላሴ ቁጥሮች ቃለመጠይቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅድመ ዳሰሳ ቡታጅራ ከተማ ባህርዳር ከተማ ባየርሙኒክ አካዳሚ ቤስት ስፖርት መፅሔት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ብቸኛዋ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣ ቨረችዋል ታላቁ ሩጫ ቱር ዲ ሩዋንዳ ታላቁ ሩጫ ታላቁ ሩጫ ሀዋሳ ታላቁ ሮጫ ትግራይ ዋንጫ ቶክዮ ማራቶን ቻን ናሽናል ሲሜንት አርሲ ነገሌ አርባምንጭ ከተማ አሸናፊዎች አሸናፊ አሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ አብርሃም መብራቱ አብዱልከሪም ነኪማ አትሌቲክስ አትዮጵያውያን በውጪ አንኳር ጉዳዮች አካዳሚ አክሱም ከተማ አደይ አበባ ስታዲየም አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አዳማ ሲቲ ካፕ ዋንጫ አዳማ ከተማ አፍሪካ አፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ አፍሪካ ዋንጫ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢቢሲ አዋርድ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ መድህን ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ዋንጫ ኢትዮጵያን በውጪ ኢንተርሚዲየሪ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ ኢኮስኮ ኤርትራ ኦሮሚያ ዋንጫ ኦታዋ ማራቶን ከ 20 ዓመት በታች ከ 20 ዓመት በታች ወጣቶች ፕሪሚየር ሊግ ከ23 አመት በታች ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች ካኘ መቐለ ካፍ ክልሎች ሻምፒዮና ኮንፌድሬሽን ካፕ ኮከብ ተጨዋቾች ኳታር 2022 ወላይታ ድቻ ወልቂጤ ከተማ ወልዋሎ ወልዲያ ዋልያዎቹ ዓበይቲ ፍጻመታት ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጲያ ዕይታ ዜና እረፍት ዜናታት ስፖርት ዜናዎች የሊጉ ክለቦች ሲዳሰሱ የሐትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብ የመላው አፍሪካ ጨዋታ የቀድሞ ተጨዋቾች ገጽ የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች እሚታወሱበት ገጽ የቀድሞ ተጫዋቾች ገጽ የቀድሞ እግር ኳስ ተጨዋቾች ማህበር የባየር 2020 ወጣቶች የትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የአ.አ ሴቶች ከፍተኛ ዲቪዝዮን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የአሰልጣኞች አስተያየት የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ የአባይ ዋንጫ የአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማሕበር የኢትዮጵያ ሊግ ዋንጫ የኢትዮጵያ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ የወዳጅነት የወዳጅነት ጨዋታ የወጣቶች እግርኳስ የዝውውር ዜናዎች የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ የጨዋታ ዘገባ የፕሪሚየር ሊጉ ክስተቶች ዮርዳኖስ አባይ ደሴ ከተማ ደቡብ ሲቲ ካኘ ደቡብ አፍሪካ ደቡብ ፖሊስ ደደቢት ዱባይ ማራቶን ዲ ኤስ ቲቪ ዲሲፕሊን ውሳኔ ዳሰሳ ድሬዳዋ ከተማ ድንገተኛ ዜና ዶፒንግ ጅማ አባቡና ጅማ አባጅፋር ጅማ ከተማ ጊዲኦ ዲላ ጋና ጌዲኦ ዲላ ግምገማ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሎ ማለፍ ፊፋ ፋሲል ከተማ"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። 2ኛ ጢሞ 3፡16-17"} {"text": "ዕዳ ያለባቸው ገብር ከፋዮች ዕዳቸውን እየከፈሉ መሆኑ፣ አመራና ሠራተኛው በተቀናጀ መልኩ በመስራት፣ መረጃ በመለዋወጥ፣ ተሞክሮ በመቀያየር፣ በየድርጅቱ በመገኘት ችግሮችን በመለየትና ግብር ከፋዮችን በማበረታታት፣ ድጋፍ በሚፈልጉበት ወቅት ድጋፍ በመስጠት ፣ በእረፍት ቀናት ጭምር አገልግሎት በመስጠት የግብር ከፋዮች እርካታ ለመጨመር በመሰራቱ፣ የታክስ ስርዓትን ለማዘመን ቴክኖሎጂ በተለይም የኢ-ታክስ ስርዓት፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት፣ የጉምሩክ የወረቀት አልባ አገልግሎት በመጠቀም የገቢ አሰባሰብ ስራውን እያሳለጡ የግብር ከፋዮች ወጪና ጊዜ በመቆጠብ መስራት በመጀመራችን፣ እንደ ኢትዮ ቴሌኮም እና ባንኮች የመሳሰሉ ባለድርሻ አካላት የኢ-ታክስ አገልግሎት ተግባራዊ እንዲሆንና ግብር ከፋዮች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ድጋፍ ስላደረጉልን፣ ለተሸላሚ ግብር ከፋዮች የልዩ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉ የሚሉ ምክንያቶች ገቢው ከዕቅድ በላይ ገቢ እንዲሰበሰብ የራሳቸው የሆነ አስተዋፅ አደርገዋል፡፡"} {"text": "በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉም፤ ዩኒቨርሲቲዎችን ማብዛቱን ለትምህርት መስፋፋት እንደሰራው ማስመሰል ችሏል። ለዚህም ዓላማ በትምህርት ሚኒስቴርና አቅም ግንባታ ሚኒስቴር አማካኝነት ዩኒቨርሲቲዎችን መልሶ ለማዋቀር በስሩ የሚተዳደር የዩኒቨርሲቲዎች አቅም ግንባታ ፕሮግራም ጀምሯል። የመጀመሪያ ስራውም 13 ዩኒቨርሲቲዎችን ግንባታና የዩኒቨርሲዎችን አስተዳደርን እንደገና ማዋቀር ነበር። ዩኒቨርሲቲዎቹን ከ1993-1995 ዓ.ም በሁለት ዓመት ብቻ ከሁለት ወደ ስድስት አሳድጓል። አስተሳሰቡ ከላይ እንዳልኩት ያለ እድሜዋ ተድራ ከምትወልደው ህጻን ጋር አብራ ያለ አቅሟ የእናትነትን ሸክም ተሸክማ የምታድገውን ልጅ የጫጨ ዕድገት ይመስላል። ሂደቱን የሚመራው ደግሞ ለራሱ አቅም የሌለው፣ በተፈራ ዋልዋ የሚመራው የአቅም ግንባታ ሚኒስቴር ነበር።"} {"text": "በአገሪቱ የውጭ ግንኙነት ዙሪያ ገዥው ፓርቲ እየተከተለው ያለው ግልጽነት የጎደለውና ተቋማዊ ይዘት የሌለው አካሔድም ወደፊት የአገራችን ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂክ ጥቅም ላይ ከባድ አደጋ ይዞ እንዳይመጣ ሥጋት እየተሰማን መኾኑን እንገልጻለን። በዚህ ወቅት በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ሊወስናቸው እና ሊያከናውናቸው የሚገቡ ተግባራት በዋናነት የሽግግር ሒደቱን ውጤታማ በማድረግ ላይ መወሰን ሲገባቸው በአሁኑ ወቅት ትውልድ ተሻጋሪ የሆኑ በግልጽ የምናውቃቸው እና የማናውቃቸው ታላላቅ ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎች እየተሰጡ መሆናቸው አብዝቶ ያሳስበናል።"} {"text": "ከማይሆን ተሟጋች ጋር ትክከለኛም ሙግት ቢሆን የምንሟገተው ከንቱ ድካም ነው:: ወደ ራሱ ስሜት እንጂ ወዴ ትክክለኛው አመክንዮ ስለማይወስደን በከንቱ ጊዜያችንን፣ መልካም አስተሳሰባችንና ስብዕናችንን ያባክንብናል፡፡ ከቶውንም በትግዕስት በጥሞናና በበሰለ አካሄድ ያልተቃና የአገር ነገር ታጥቦ ጭቃ የሚሆን ነው፡፡"} {"text": "በተመሳሳይ በፌደራልና በክልሉ የፀጥታ መዋቅር እንዲሁም በክልል ከፍተኛ የፀጥታ አመራሮች መካከል አለመግባባት እንዳለ የሚገለፁ ሃሳቦችን ተራ አሉቧልታ፣ ከእውነት የራቁና ሆን ተብለው የክልሉን የተደራጀ አቅም ለማዳከም የሚጠነሰስ ሴራ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከሀሰተኛ መረጃዎች ራሱን እንዲጠብቅ አሳስበዋል።"} {"text": ""} {"text": "Continue Reading ኅብረተሰቡ ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ንቁ ተሳትፎና ትብብር በማድረግ ክልሉ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንዲሆን የአማራ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ጠየቀ፡፡"} {"text": "በታሪኩ ትረካ መካከል ልጁ አንዳች ቅርጽ ያለው ነገር ተመለከተ፡፡ መሥመር ያለው ነገር፡፡ ከወለሉ ጀምሮ ወደ ጣራው የተሠመረ፡፡ ዓይኑን ከታች ወደ ላይ እያንከባለለ ተከተለው፡፡ አንዳች የብርሃን መሥመር፡፡ ቀጭን የብርሃን መሥመር፡፡ ከታች ወደ ላይ ሄደና እንደገና ወደ ግራ ዞረ፤ ተከተለው፡፡ ከግራ ደግሞ ወደ ታች ተጠመዘዘ፤ አብሮትም ሄደ፡፡ ከዚያም ተመልሶ ወለል ላይ ደረሰ፡፡"} {"text": "እቲ ስእሊ ናይ ኣብ ኤርትራ ዝነበሩ ኣሕዋት ደቂ ግንባር ኦሮሞ እዩ ። ካብ ኤርትራ ብትግራይ ኣቢሎም ናብ ዓዶም ክምለሱ እንከለዉ ወያነ ንምጥባር ናይ ድራር ዕድመ ጌሩሎም ። ኣብ'ቲ ናይ ድራር ዕድመ ትዝክሮ እንተ ኮንካ - ኣብ መረጃ እንኮለና ዝተገብረ ነገር ስለ ዝኾነን ንስኻ ድማ ጎይታ ፈላጣት ስለ ዝኾንካ - ስብሓት ነጋ ተረኺቡ ኔሩ ። ሂያ ዲ ኣልሒካያ !!"} {"text": "ነዞም ልዒሎም ዘለዉ ነጥብታት ግምት ሂቡ ሓላፍነታዊ ግዴታኡ ንምግባር ብስምምዕን ሓድግታት ብምግባርን ንዘሎ ውሽጣዊ ሽግራቱ ኣብ ዝሓጸረ እዋን ወጊኑ ኣብ ጉባኤ ከእትወና ብምረት ንጽውዕ።"} {"text": "ኣብ ትንቢት ህዝቅኤል 36፣-25-27 ቅድሚ ምንባበይ ኣብ ህይወተይ ዝኸውን ዝነበረ ኣይርዳኣንን እዩ ነይሩ። ኣምላኽ ኣብ ዘይተረዳእክዎ ኣብ ህይወተይ ቡዙሕ ጣልቃ ኣትዩ ንኽፈልጦውን ደልዩኒ እዩ። ንክርስቶስ ከፍቅሮን፣ ክእዘዞን፣ ከገልግሎን እዩ ባህገይ። <<እዚ ኣብ ቅድሚ እቲ ኹሉ ሰብ ኪድሕን ናብ ፍልጠት ሓቂውን ኪመጽእ ዚፈቱ እግዚኣቢሄር መድሓኒና ጽቡቕን ቅቡልን እዩ።>>1ጢሞቴዎስ 2፣4 ከምኡውን ኣብ ኤርምያስ 29፣11 <<ኣነ ዝሓስበልኩም ዘለኹ ሓሳብ እፈልጦ እየ። መፈጸምታን ተስፋን ክህበኩምሲ፣ ሓሳብ ዳሓን እምበር ናይ ኩፉእ ኣይኮነን ይብል እግዚኣቢሄር>> ኣምላኽ ተስፋን መፈጸምታን ሂቡኒ ብሓቂ ኣምላኽ ንህይወተይ ዕላማ ኔርዎ። ብሩኻት የሕዋተይ ኣምላኽ ንህይወትኩም ውን ዕላማ ኔርዎ። ብሙሉእ ልቡኹም ክትደልይዎ እዩ ጸሎተይ። እዚ ድማ ምእንታይ ወይ ምእንቲ ኣምላኽ ዘይኮነስ ስሌኻ እዩ ኣምላኽ ይጽበየካ ኣሎ።"} {"text": ""} {"text": "ሴማዊ ቋንቋዎች ከውጭ መጡ፣ ሳቢኛ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ወደ ግእዝ ተለወጠ፡፡ የነገደ አግአዝያን (የነፃ አውጪዎች ነገድ) ቋንቋ ነው እየተባለ ለዘመናት በአፈ ታሪክ የሚነገረው ሥነ ልሳናዊ ማረጋገጫ እንደሌለው ዶ/ር ግርማ ይናገራሉ፡፡"} {"text": "ብ/ጥዑምዝጊ ጠዓመ ም/ኣቦ-መንበርን ሰክረተር ፈጻሚ ኣካልን ብመደብ ናብ ቦታ ዕጡቕ ኣሃዱታት ግሃድኤ-ሕድሪ (ሰራዊት ሕድሪ) ብምብጻሕ ከምዘተባብዓን ፖለቲካዊ ትምህርቲ ከምዝሃበን ከምኡውን ካብ ማዓስከር ስደተኛታት ኤርትራውያን ኣባላት ግሃድኤ-ሕድሪ ንዝኾኑ ብፕሮግራም ስሩዕ ሰሚናር ከምዘካየደሎምን እቲ ዝበጽሓና ጸብጻብ ወሲኹ ሓቢሩ፡፡"} {"text": "ኦባንግ፦በየካምፑ ያሉትን ወገኖቻችንን ሙሉ በሙሉም ባይሆን ከኖርዌይ ጠንካራ አጋሮቻችን፣ ከማህበሩና ከድርጅታችን አባላት ጋር በመሆን ለመጎብኘት ዝግጅት አለን። ሌሎችም ጠንከር ያሉ ስራዎች ይሰራሉ። ቅድም ለማለት እንደፈለኩት ሁላችንም ድርሻ አለን። ማንም አያገባኝም ማለት አይችልም። በኖርዌይ ያሉ ወገኖች አሁን በጀመሩት መንገድ ቢደራጁ ከኖርዌይ አልፈው ሌሎች አገራት ያሉ ወገኖቻቸውን የመጎብኘትና የመርዳት አቅም መፍጠር ይችላሉ። ማህበራቸውን አጠናክረው ቢሰሩ በኖርዌይ እንደማንኛውም ማህበራት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘትና ከተረጂነት መላቀቅ ይቻላቸዋል። መደራጀት ወሳኝ ነው። ይህንን ስል አልሞከሩም ለማለት አይደለም። አባላቶች ሙሉ ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ለማሳሰብ ስለፈለኩ ነው። እያንዳንዱ አባል ህግና ደንብ በሚፈቅደው መስራት መብቱን ለማስከበር መስራት ይገባዋል። እጁና እግሩን አጣጥፎ አስቀምጦ ሌሎችን መውቀስ አግባብ አይደለም። የመኖሪያ ፈቃድ ያገኙ ወገኖችም ወንድምና እህቶቻቸውን ለመርዳት፣ ለማገዝ፣ ለመተባበር፣ ለመጎብኘት፣ ችግራቸውን ለመካፈል መነሳሳት አለባቸው። ወረቀት ማግኘት ብቻውን የመኖር ምስጢር አይደለም። የሰው ልጅ ከወረቀት በላይ ነው፡፡ በመረዳዳትና የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ ውስጥ የሚገኘው የህይወት ትርጉምና ምስጢር ይበልጣልና!!"} {"text": "ጠላትም ወዳጅም የለንም ሁላችንም እኛው ነን። እነሱም እነሱ ናቸው። እኛም በብርሃን ፍጥነት ጠብና ፍቅራችንን ቀያይረን መግለጽ እምንችል ድንቅ ሰዎች ነን። ፍሬ ነገሩ ግን ይህ ነው፣የተነጋገሩትን ሳይነግሩን እነሱ ግን ተነጋግረው በየወንዙም ቢሆን ተማምለው አብረው ሄዱ። ጥንካሬያቸው አብሮነታቸው ነው። የተለያዩ ሆነው አንድ ናቸው። እኛ አንድ ነን እያልን እልፍን ነን። ተዘላልፈውም እንዳይሆኑም ተደራርገው ሲያልቅ ግን አብረው ናቸው።"} {"text": "ሆኖም በአውሮፕላኑ ተሳፍረው የነበሩትን 231 መንገደኞች እና 10 የበረራ ቡድን አባላት ጨምሮ አካል ክፍሉ ሲወድቅ በነበረበት አካባቢ የደረሰ ሰብዓዊ ጉዳት የለም፡፡"} {"text": "መጋቢት 07/ 2012 ዓ.ም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የእናት ፓርቲ የአቋም መግለጫ ተያይዘን እንድንድን እንጂ ተያይዘን እንዳንጠፋ ሁሉም የድርሻውን ይወጣ! የኖቭል ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) በአ..."} {"text": ""} {"text": "ነባሪ ህዝቢ ብሓፈሽኡ፡ ብስርዓተ ጊላነት ብሓይሊ ተዘሚቱ ከብቅዕ፡ ስርዓት መስፍንነት ድማ በቲ ምስ መንፈስን ካልእ እምነታትን ብምትሕሓዝ፡ እናተዘመትካ ከለኻ ከይትርኢ ዝጋርደካ ረቂቕ ናይ ዓፈና ግመ ከሊሉ ኣእምርኡ ዘሚቱ ክገዝኦ ዘኽእል ባይታ ፈጠረ። በዚ ኣቢሉ ክኣ እቲ ሃብታም ሃብታም ኮይኑ ክነብር “ፈጣሪኡ” ዝዓደሎ ጸጋ ኮይኑ፡ እቲ ድኻ ድማ ድኻ ኮይኑ ክነብር “ፈጣሪኡ” ዝበየነሉ ውሳነ ስለ ዝኾነ ክቕበሎ ኣለዎ ብዝብል ሰፊሕ ወፈራ ብምክያድ ኣምበርከኾ።"} {"text": "ጸሓፋይ ንኹውንነት ሃገርን ህዝብን እዩ ከምቲ ዘለዎ ከንጸባርቕ ዝግብኦ። ጸሓፍቲ ህግደፍ ንኽውንነትና ገዲፎም ንዘየሎ ነገር ክውርቑ ዓመታት ዘይኮነስ ዳርጋ ርብዒ ዘመን ኮይኑ። ንሕና እውን ንኽውንነትና ከምቲ ዝድለ ከነንጸባርቕ አይጸናሕናን። እዚ ሕጂ እንርእዮ ዘለና ጉልባቡ ዝቐልዔ ፈተነ ዕልዋ አብ ሓቅነትን ቅንዕናን ተቃለስቲ ንሓርነትን ተጣበቕቲ ሰብአዊ መሰላትን ድማ ውጽኢት ናይዚ ጥውጥዋይ መንገዲ እዩ። እስኪ ደሓን ይመሓየሽ ይኸውን ክበሃል እቲ መንሽሮ ሕብረተሰብ ቢኢስዎ እምበር ክፍወስ አይረአናን። ካብ ከምዚ ዝዓይነቱ ንቃልስና ዘየርብሕ ንመጻኢና ከጸልምት ዝኽእል ዉዲት ዕበጦ ዕበጦ ንወጻሉ መቐይሮ ዘመን ይግበረልና። መንገዲ ሓቂ እንዳፈለጥና ብውልቃዊ ዝና ወይ ምሕዝነት ተደሪኽና ሓቂ ምስ እንረግጻ ተመሊሳ ከምዛ ናይ ህግደፍ ጌራ ጽባሕ ከምእትረግጸና አይንረስዕ። እቲ ትማሊ ትማሊ ንህግደፍ ብሓደ እግሩ ጠልጠል ክብል ዝገበርናዮ እኮ ስንቅና ሓቀኛ ቃልሲ ስለዝነበርዩ። በንጻሩ ሕጂ ኮር ተገልበጥ ኮይኑ ህግደፍ ሕጂ ትንፋስ ክመልስ ንርእዮ አለና። እቲ ዶረና ትኪ ነቲ ከባቢ ዋላ እንተዓብዓቦ እታ ናብ ሰማይ እትዓርግ እታ ሮኬት እምበር እቲ ዶሮና ወይ ትኪ አይኮነን። እምበአርከስ ኩነታትና ገምጊምና እዛ ትመጽእ ዓመት ህዝቢ ኤርትራ ንኹሉ መስገደላት ብትብዓት ሰጊሩ ናይ ሰላምን ራህዋን አየር ዘስተንፍሰላ ዓመት መታን ክትከውን ወዓል ሕደር ዘይበሃሎ ሓቀኛ ቃልሲ ጥራይ እዩ እቲ እንኮ ፍታሕ። ሓቀኛ ቃልሲ ምስ እነካይድ፡ ቃልሲ ናይ ህዝቢ ምዃኑ ፈሊጥና ካብ ንግበታ ንምክብባር፡ ካብ ንስልጣን ንስርዓተ ሕጊ፡ ካብ ንዱሑር ምትእኽኻብ ንሃገራዊ ጽላል እንድሕር ተማእዚዝና ክንዕወት ኢና። እንተዘየልቦ ዓመት መጸ ንሕና ክንትስፎ፡ ቁጽሪ ብ ቁጽሪ ክቀያየር ኢሰያስ ድማ ብአብርሃም ክትካእ እዩ።"} {"text": "ዲጂታል ግብይት ባለሙያ እና የምርት ሥራ አስኪያጅ ፡፡ ለዲጂታል ምርት አያያዝ እና ግብይት ፍላጎት - ከሶፍትዌር ግንባታ አዝማሚያዎች ፣ ከፕሮጀክት አስተዳደር ቴክኒኮች ፣ ከ UX አዝማሚያዎች እስከ ግብይት ስትራቴጂዎች ፡፡"} {"text": "ጠንካራ እንጨት ወይም የኢንጂነሪንግ እንጨቶች ሁለቱም ጥሩ አማራጮች ሲሆኑ ጠንካራ እንጨቶች በጣም ቀላል እና ጠንካራ የሆነ ሶፋ ለመስራት ያገለግላሉ ፡፡ ኢንጂነርድ የሆነ እንጨት ማለት አንድ ዛፍ ተወስዶ ወደ ኢንጂነሪንግ ፓውንድነት የመለወጥ ሂደት ሲሆን በርካታ ተረፈ ምርትን ከብክነትም ይታደጋል፡፡"} {"text": "ሻዕባን ታላቁ ሶሐቢይ ዓብዱላህ ቢን ዙበይር የተወለዱበት ጊዜ ነው። እኚህ ሶሐቢይ ቢኢስላም ውስጥ የተወለዱ የመጀመሪያው ህጻን ናቸው። የልደት ቀናቸውም ሻዕባን 02፣ 02 እንደ ሒጅራ ሲሆን ይህም እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር ከጃንዋሪ 29፣ 624 ጋር ይገጥማል። ሶሐባው የተከበረ ቤት፣ ዕውቀትና ጥበብ በበዛበት ቤተሰብ ውስጥ አድገዋል። አባታቸው ታላቁ ሶሐባ ዙበይር ቢን አል-ዓዋም ናቸው። እናታቸውም አስማእ ቢንት አቢበክር አስ-ሲዲቅ ናቸው። አክስታቸው የሙእሚኖች እናት አዒሻ ናቸው። እራሳቸውም ሶሐባ ናቸው። በጀግንነታቸው ይታወቃሉ። በ64 ሒጅሪያ ከሙዓዊያ ቢን የዚድ ሞት በኋላ እራሳቸውን ለኸሊፋነት አቅርበው ነበር።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ZhongShan ወደታች ብርሃን የ 25 ዋ ዝሆን ናሙና ተዳረገ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "ቤቱ ሲገባ እናቱ አስቀድማ ገብታ አገኛት፡፡ መምህሩ ያዘዛቸውን ነገራትና ‹ማንን ልጻፈው› አላት፡፡ ወይ ስለ ዐፄ ቴዎድሮስ፣ ወይም ስለ ዐፄ ዮሐንስ ወይም ደግሞ ስለ አበበ ቢቂላ አለያም ደግሞ ስለ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ጻፍ› አለቺው፡፡ አንገቱን እየነቀነቀ ወደ ምድር ቤቱ በሩጫ ወረደና መክሰሱን ጠየቀ፡፡ መክሰሱን ሲበላ ስለ ማን መጻፍ እንዳለበት እየወሰነ ነበር፡፡ ለርሱ ከዚህ ሰው የተሻለ የሚያደንቀው ሰው የለም፡፡ ስለ እርሱ ማወቅ፣ ማየትና መናገር ይወዳል፡፡ ጓደኞቹም በዚህ ምክንያት በሰውዬው ስም ናቲን መጥራት ጀመሩ፡፡"} {"text": "በድጋሚ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር በምዕራብ ኦሮሚያ በዜጎች ላይ የተፈጸመውንና ካሁን ቀደምም በተመሳሳይ መልኩ የተፈጸሙ ግድያዎችን ሁሉ በጥቅብ እንደሚያወግዝ እያሳሰበ፡ ለሟች ቤተሰቦችና ዘመዶች እንዲሁም ሰላም ወዳዶች ሁሉ መጽናናትን ይመኛል።"} {"text": "ብዛዕባ’ቲ “ዘይሕጋዊን ዘይፍትሓውን ኣንጻር ኤርትራ ዝተገብረ” ዝበልዎ ማዕቐባት ኸአ ፕረዝደንት ኢሳያስ እቲ ዘይፍትሓዊ ማዕቐባት ሕግን ሓቕነትን ኣብ ዘይብሉይ መታለልን ምህዞን ክስተት ተመስሪቱ ዝሓለፈ’ዩ ዕላምኡ ኸአ ዓለምለኸ ትኹረት ካብቲ ዝተጎብጠ ሉዓላዊ መሬት ኤርትራ ንምርሓቕ’ዩ ኢሎም።"} {"text": "የማሞቅ ምቾት. በሚቀለበስ የአየር ኮንዲሽነር ዝቅተኛ አፈፃፀም ምክንያት ደካማ የማሞቂያ ምቾት አንዳንድ ጊዜ ይቀመጣል። ይህ ጥንታዊ ታሪክ ነው ፣ ምክንያቱም በእኛ ኬክሮስ ውስጥ ዘመናዊ መሣሪያዎች ከማንኛውም ሌላ የሙቀት ፓምፕ ጋር የሚመሳሰል የማሞቂያ ምቾት ሊያቀርቡ ይችላሉ ፡፡ በጣም በቀዝቃዛ ሀገሮች ውስጥ ረዳት ማሞቂያ ማከል አስፈላጊ ሊሆን ይችላል ፣ ግን በፈረንሣይ ውስጥ አመክንዮ ያለው SCOP ያለው መሣሪያ በቂ ይሆናል ፡፡"} {"text": "የአሕሞስ ወንድም ካሞስ ካረፈ በኋላ አሕሞስ የደቡብ ግብጽ ብቸኛ ፈርዖን ሆነ። የዙፋን ስሙ ነብፐሕቲሬ ሆነ። በ1548 ዓክልበ. ገደማ በመጨረሻ አቫሪስን ከሂክሶስ ንጉሥ ኻሙዲ ያዘ። ሂክሶስ ከግብጽ ሸሽተው የዕብራውያን ነገደ ስምዖን ርስት የሆነውን ሻሩሄንን ያዙ። አሕሞስም በሻሩሄን ለ6 አመት ከብቦአቸው በ1542 ዓክልበ. ሻሩሄንን ያዘባቸው። ሻሩሄንን ከያዘ በኋላ ወደ ደቡብ ተመልሶ ቡሄንን በኖቢያ ከኩሽ መንግሥት ያዘ። የጦር አለቃው የአሕሞስ ወልደ አባና ጽሑፍ እነዚህን ዘመቻዎች ይዘርዝራል።"} {"text": "ብቃትዎን ለመጠበቅ እና ከሁሉም በኋላ አስተዋይ ለመምሰል ተጣጥመው ይሰራሉ ​​፣ ስለሆነም አንዴ ከሠሩ በኋላ በፋሽኑ ላይ ለምን ስምምነት ይደረጋሉ? ለእያንዳንዱ የወንዶች እና የሴቶች ውበት ያላቸው የስፖርት ልብሶች ፣ የ WoopShop ምደባ ከሩጫ ጫማዎች ፣ ከስፖርት መሳሪያዎች እና መለዋወጫዎች እስከ ስልጠና ልብሶች የ WoopShop የስፖርት ልብስ ከስፖርት እስፖርት እስከ ሹራብ ሱሪ ድረስ አለው ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በስፖርት አልባሳት ውስጥ በምስላዊ ገደብ የለሽ ምርጫዎች ወደ WoopShop ስብስብ ውስጥ ይግቡ ፡፡"} {"text": "ለሕዝቡ ደህንነት ሲባል ሕዝበ ክርስቲያኑ በሙቀት መለኪያ ማሽን በመለካት፣ በአካባቢው ወጣቶች የእጅ ሳኒታይዘር እየተደረገላቸውና የአፍና የአፍንጫ ጭንብል ማድረጋቸውን በመቆጣጠር ምዕመናን በተዘጋጀላቸው ወንበር ርቀታቸውን ጠብቀው እንዲቆሙ በማድረግ የካቴድራሉ የሰ/ት/ቤት አባላት ፣ የአካባቢ ወጣቶች፣ የሃሌ ሉያ ከፍተኛ ክሊኒክ የጤና ባለሙያዎችና የካቴድራሉ የጤና አጠባበቅ ኮሚቴ ከፍተኛ አገልግሎት ሰጥተዋል።"} {"text": "እዚ ኣብ ኤርትራ ዕዉት ዕደናዊ ንጥፈታት ዘካይድ ዘሎ ኩባንያ፣ ምስቲ ብምግሃስ ሰብኣዊ መሰላት ዝውቀስ ዘሎ መንግስቲ ኤርትራ ብምትሕብባር፣ ብሃገራዊ ኣገልግሎት ተመዲቦም ዝመጽዎ መንእሰያት ኣብ ናጻ ናይ ጉልበት ምዝመዛ ብምውፋሩ ክሲ ተመስሪትሉ ይርከብ።"} {"text": "ሁከትና ብጥብጥ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ አይሁዶች የዕለት ተዕለት ክስተት ሆነ፡፡ እያንዳንዱ ተተኪ የሮም ገዥ አይሁዶችን ደስ ማሰኘት አልቻለም። እነዚህ የሮም ገዥዎች ብዙውን ጊዜ ለዐመፅ ኃይልን የሚጠቀሙ ጨካኞች ነበሩ፡፡ በሮም ላይ የሚያምፁ ሰዎች በተገደሉ ቁጥር፥ የአይሁዶች ቁጣ እየጨመረ ይሄድ ጀመር። የሮም ባለሥልጣናት በበኩላቸው ከሰዎች ገንዘብ ለመሰብሰብ ይስገበገቡ ነበር። አይሁዶች በሃስሞኒያን አገዛዝ ዘመን ነጻነትን ይፈልጉ ነበር። አንድ ሰው ከዳዊት የዘር ሐረግ ተነሥቶ የአይሁድ ጠላቶችን በመደምሰስና ሰላማዊ መንግሥት በመመሥረት የብሉይ ኪዳንን ትንቢት እንዲፈጽም ይናፍቁ ነበር። በመጨረሻም በ66 ዓም. ይህ በሮማውያን ላይ የነበረው ቁጣ ገንፍሎ ጦርነትን ቀሰቀሰ።"} {"text": "የሆንክ ቦሮቄያም ቂጥ ....ተማር ....አንብብ .....አገናዝብ .....የሆንክ ህሊና ቢስ ......አንተ ስለኤድስ ስታስብ እንደጉድ አገኘሁ ብለኽ የምታግበሰብሰው ምግብ ከኤድስ በላይ ቫይረስ ሆኖ አፈንድቶ ይገልኻል ......"} {"text": "የጎረቤት አገራት በሰው ቁስል እንጨት ስደድ በሆኑበት አኳሗን ሐያላን አገራት ጨወታው ውስጥ ገብተዋል።የአረብ አገራት በሙሉ አሉበት።እስራኤል ተጨምራበታለች።እንደ ሶማሊ ላንድ ኮንፌደሬሽን መሳይ ነገር ወደ ቢንሻንጉል ጉምዝ ከመመዙ በፊት፣የራስን እድል በራስ መወሰን የሚለው ጽንሰ-ሐሳብ ተደምጦ ሱዳንና ግብጽ አዛኝ መሳይ ቅቤ አንጓች ከመሆናቸው በፊት፣ ኢትዮጵያን በግለሰብ አምሳል ለመቅረጽ የሚደረገው የሞኝ ጉዞ ሰከን ብሎ በብሔራዊ ጥቅም ላይ መደማመጥ ያሻል።የውስጥ ችግሮች በውይይት፣በመመካከርና በድርድር በመፍታት የመጣውን ችግር በጋር መመከቱ ግድ ሆኗል።"} {"text": "በተጨማሪም የዓመቱ አጭርና ረጅም ቀን በዴንማርክ ይከበራል. በአጭሩ ቀን የሚከበረው ክብረ በዓል በገና ወይም በዴንዳዊው \"ጁላይ\" ወይም በዊንተር ሶሌትስ ይባላል."} {"text": "‹‹አጎቴ ያለኝ ትዝ ብሎኝ ነው፡፡ አሁን የምሠራበትን ሥራ ከብዙ ፍለጋ በኋላ አገኘሁና ኅሊናዬ መቀበል አቃተው፡፡ እንዳልገባ ቀፈፈኝ፤ እንዳልተወው በኢኮኖሚው ምክንያት ሥራ የለም፡፡ ለብዙ ጊዜ ሳወጣ ሳወርድ ቆየሁ፡፡ ኮሌጅ ትምህርቴን ደግሞ መጨረስ ነበረብኝ፡፡ ››"} {"text": ""} {"text": "የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የነበሩ እና በጡረታ በክብር ተሰናብተው የጁንታውን ታጣቂ ኃይል ሲመሩ እና ሲያዋጉ ቆይተው በቅርቡ እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ አዲስ አበባ ገብተዋል።"} {"text": ""} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "… ኘሮጀክቱ የግብፅን ፍላጎት ለማሳካት በሰብአዊ ድጋፍ ስም የሚካሄድ ሴራ ሊሆንም ይችላል። ግብፅ ደግሞ ከኢትዮጵያ የተሻለች የአሜሪካ ስትራቴጂክ ወዳጅ መሆኗንም መርሳት አያስፈልግም። ሱዳንም በኢትዮጵያ ላይ የታቀደውንContinue Reading"} {"text": "ከተማ ዓደን ዝበዝሐ ክፋላ ኣብ ትሕቲ ቁጽጽር’ቲ ብስዑዲ ዓረብ ዝድገፍ ሰራዊት መንግስቲ ክትወድቕ እንከላ፣ ናብ ኤርትራ ዝቐረበት ኣብ ቀይሕ ባሕሪ እትርከብ ወደብ ሖዴድዳ ከተማ ሰንዓን ግና ክሳብ እዚ እዋን’ዚ ኣብ ትሕቲ ቁጽጽር ሑቲ’የን ዝርከባ።"} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": "እዚ እንነብረሉ ዘሎና እዋን ሕቶን ብድሆን እዩ፡ ንኣብነት ዕለት 9 መጋቢት 2020 ዓ.ም. ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ነቲ ኣብ ምፍንታትን ማሕበራዊ ምርሕሓቕ ኣብ ዝንበረሉ ዘሎ እዋን ነቲ ኣብ ተወሸብ ዝነበረ ዓለም ካብ ሃገረ ቫቲካን ቅድስቲ ማርታ ሕንጻ ካብ ዝርከብ ቤተ ጸሎት ብቐጥታ ብዘዕርግዎ መስዋዕተ ቅዳሴ ኣቢሎም መላእ ዓለም ምስኦም ኣብ ጸሎት ክሓብር ገይሮምን እዚ እውን ከም ናይ ቫቲካን መራኸቢ ብዙሓን ዕዮታትና ኣራቢሕዎ እዩ። እዚ ዅሉ’ዚ ዕዮታትና ብዅሉ እቲ ኣብዚ እዋን ብዝተማህዘ ብስነ ኣሃዝ ብዝተራቀ ዕደ ጥበብ መራኸቢ ብዙሓን ተጠቃሚ ኮይኑን ብዝተፈላለዩ ቋንቋታት ዘመሓላልፎ መደባት ክንየው ሓበሬታ ናይ ምቅርራብን ናይ ምትሕብባርን ታሪኽ የዘንትው፡ ናይ ቤተ ክርስቲያንን ናይቲ ድልድል ዘቕውም ብዘይ ዓውዓው ብጽሞና ዝዓይን ዝጽንብርን ወጅሂ የዘንተው።"} {"text": "አዳዲስ ግምገማዎች አዳዲስ ምርጫ ናቸው እንጂ አልተሰጠውም ተጠቃሚ ግምገማዎች አንተ በቀኝ በኩሌ! ግምገማዎች አሁን የመስመር በመስጠት ላይ የሚሰጡዋቸውን ሁልጊዜ ከእኔ ጋር ስለዚህ የእኛ ነፃ አገልግሎት ይሆናል ሁልጊዜ ከእናንተ አዳዲስ ግምገማዎች ቪዲዮ ቅድሚያ በመስጠት ላይ! ቡድናችን አለው የጣቢያ በመስጠት ላይ አዳዲስ የሚሰጡዋቸውን ዝርዝር, መገለጫዎ ጋር ይገናኛሉ ሁሉ ግምገማዎች..."} {"text": "ብዝቐጸለ ብቕዓት ዘለዎ፥ ምስ ካልኦት ሰባት ዘለኩም ርክብ ብዝተኻእለ መጠን ትሑት ከምዝኸርውን ግበሩ ንገዛ ርእስኹም ከኣ ምስ ቀዋሚ ጉጅለ ናይ ሰባት ንምርኻብ ጥራይ ደርትዋ። ግላዊ ምርኽኻብ ጥራይ ምስ 1 ተወሳኺ ኣባል ገዛ ዘይኮነ ሰብ ይፍቐድ እዩ።"} {"text": "እነዚህን ቀላል፣ ግን ደግሞ ዉጤታማ ጥቆማዎችን በዕለት ተዕለት አኗኗርዎ ጥቅም ላይ ማዋል ከቻሉ ሁላችንም እንዲኖረን የምንፈልገውንና ሴቶችም ሊያዩት የሚወዱትን አይነት መልክ ዳግም የራስዎ ለማድረግ ትክክለኛውን መንገድ ተያይዘውታል ማለት ነው፡፡"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "የኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገድ አደጋዎች ከሞባይል ስልክ በተለይም ከጃን ፒየር ሌንቲን ጋር ያደረጉትን ጥናታዊ ፊልም ፡፡ ዋናዎቹ የፈረንሳይ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ይህንን ዘገባ አልፈለጉም ፣ ደራሲዎቹ በበይነመረብ በነፃ አሰራጩት ፡፡ ሞገዶች: ሞባይል ስልኮች, ሁሉም የጊኒ አሳማዎች? በሥነ-ምህዳር (ኢኮሎጂ) ፋይሉን ያውርዱ (የዜና መጽሔት ምዝገባ ሊያስፈልግ ይችላል)-ቪዲዮ […]"} {"text": "ሃብታም አገራት የጀመሩት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ሽሚያ አንዳች ሁነኛ መላ በፍጥነት ካልተበጀለት በአለም ዙሪያ የሚገኙ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ለአመታት ያህል ክትባት ላያገኙ እንደሚችሉ ስጋቱን የጠቆመው ኦክስፋም፣ ለአብነትም ከውጤታማዎቹ የኮሮና ክትባቶች አንዱ የሆነው ፋይዘር ክትባት 96 በመቶ ያህሉ በሃብታም አገራት ቀደም ብሎ መገዛቱን ጠቅሷል፡፡"} {"text": "ልሞት አንድ ቀን ሲቀረኝ የክህነት ምስጢርን ስሠራ አንተን በተለይ አስቤሃለሁ፤ አንተ የኔ ካህን፣ የኔ ወዳጅ የሥራየ ተካፋይ መሆንህን ማሰቤ መከራን ለመቀበል አደፋፍሮኛል፡፡ ከመጨረሻ ራት በኋላ ስለ አርድእቶቼና በነሱም ቃል ስለሚያምኑት ሰዎች ሁሉ ጸሎት ባደረግሁ ጊዜ ዓይኖቼ በደስታ ባንተም ላይ ዓርፈዋል፡፡ ስላንተ በመጸለይም እነዚህን እጅግ ከፍ ያሉትን ሥራዎችህን አንድ ቀን ለመፈጸም እንድትበቃ ኃይል ታገኝ ዘንድ ጸሎት አድርጌልሃለሁ፡፡ በመስቀል ላይ ልሞት ሳጣጥር በእግሮቼ ሥር ታማኙን ረድእ አየሁ አንተም በሱ አማካኝነት እንደነበርህ ዓወቅሁ ስለዚህ አንተንና ክህነትህን እሷ እንድትጠብቅ በማለት አንተንም ከሱ ጋር ለእናቴ አደራ ሰጥቻታለሁ፡፡ ከሙታን ከተነሳሁ በኋላም በዓለም ላይ ከዳር እስከ ዳር ወንጌልን እንዲያስተምሩ ሐዋርያቶቼን ስልክ አንተም አንድ ቀን በቤተ ክርስቲያኔ የምትይዘውን ሥፍራ አስቀድሜ ወስኛለሁ፤ አሁን በአደራ የተሰጡህንም ነፍሶች አስቀድሜ አዘጋጅቼልሃለሁ፡፡"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "ፋና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጠቅሶ እንዳለው በኦሮሚያ እና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ዙሪያ ከሁለቱ ክልሎች የተውጣጡ አገር ሽማግሌዎችን፣ የሐይማኖት አባቶችንና አባ ገዳዎችን እንዲሁም የሁለትን ክልሎች ርዕሰ መስተዳደርችን ጋር ንግግር ተደርጓል።"} {"text": "ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ቦታዎች በስራ ላይ እንደነበሩ ገልጸው ÷የወንጀል ተሳትፏችን ሊገለጽ ይገባል ፤ከወንጀሉ ጋር ገንኙነት የለንም ሲሉ በነጻ አለያም በዋስ እንዲወጡ ችሎቱን ጠይቀዋል።"} {"text": ""} {"text": "ከሁለት ሺህ አመት በላይ ፍቅርና ይቅር ባይነት የተሰበከበት ሃገር ውስጥ የፖለቲካ መሪዎች ይህንኑ ብቻ እየሰበኩ ህጋዊ ሰይፍ ሳያነሱ ሰላምን ማረጋገጥ አይችሉም ያሉት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በዝምታቸው ከቀጠሉ ለእነርሱም አደጋ ለኢትዮጵያም መከራ ይተርፋል ሲሉ አሳስበዋል።"} {"text": "ዘረኝነትን የምናጠፋው በፍቅርና በሰላም ብቻ ሳይሆን የዘረኝነት አቀንቃኞችን ከነፖሊሲዎቻቸው ከስልጣን በማስወገድ የሕዝቡን የፖሊቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የሕብረተሰባዊና ባህላዊ አኩልነት የሚያረጋግጡ ዴሞክራሲያዊ መዋቅሮችን በመፍጠር ነው።"} {"text": "ብዙሃኑ ዲያስፖራ ኢትዮጵያን ከድኅነት መንጋጋ ፈልቅቆ ለማውጣትና ድህነትን ታሪክ አድርጎ ለማስቀረት የሚደረገውን ትንቅንቅ ማድነቅ ብቻ ሳይሆን በዚህ ታሪካዊ የሀገር ግንባታ የበኩሉን እያበረከተ ይገኛል።"} {"text": "ለአቢሲኒያ ሎው ድረገጽ መሻሻል አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ ተደርጎልዎት የሕግ ሰነዶችን፣ ጡመራዎችን፣ ጥናታዊ የሕግ ጽሑፎችን፣ የሕግ አስተያየቶችን፣ ሕጎችን፣ የፖሊሲ ሰነዶችን፣ ኦዲዎችን፣ ቪዲዎችንና የመሳሰሉትን ለአቢሲኒያ ሎው ሲያበረክቱ በዚህ ድርጊትዎ ለአቢሲኒያ ሎው በሰነዶቹ ወይም በጽሑፎቹ አቢሲኒያሎው አንዲጠቀም፣ እንዲያሳትም፣ እንዲያሻሽል፣ እንዲያሰራጭ፣ እንዲያሳውቅ እንዲተረጉም እንዲሁም የቅጂ መብት ባለቤትነት እንዲጠቀም የፈቀዱ መሆኑን ልብ ይበሉ፡፡"} {"text": "የሙዚቃ ኮንሰርቶች -- ነፃ ትራንስፖርት የአደባባይ ትዕይንቶች---- በዘንድሮ በምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች አዳዲስ የምርጫ ቅስቀሳና ራስን የማስተዋወቂያ መንገዶችን እየተከተሉ ነው።የሚበራ አምፖልን ምልክቱ ያደረገውና ሰሞኑን በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አማካኝነት የምርጫ መወዳደሪያ"} {"text": "ትላንት እሁድ ዩቱብ ላይ የወጣው ቪድዮ ሻሽ ያደረጉ ስጋት የሚታይባቸው ወጣት ሴቶች ጭምብል እጥልቆ ወታደራዊ ልብስ የለበሰ ሰው አጠገብ ተቀምጠውና ቆመው ያሳያል። በሀውሳ የሚናገረው ሰው የናይጀርያ መንግሥት በአቡጃ፣ በሌጎስና በማይዱጉሪ የያዛቸውን የቦኮሐራም አባላት እንዲለቅ ጥሪ አቅርቧል። ቦኮ ሐራም ከዚህ ቀደምም ጠይቆ ነበር የሚሉ ተቆርቋሪዎች የናይጀርያ መንግሥት ለተጠለፉት ልጆች ሲል ከቦኮ ሐራም ጋር መደራደር አለበት ይላሉ።"} {"text": ""} {"text": "በዚህ አካባቢ ውስጥ ያሉ ሁሉም የኦንላይን ክለቦች ተንቀሳቃሽ የቁማር ክለብ ያቀርባሉ ስለዚህ ወደ መዝገብዎ በመለያ መግባት እና እውነተኛ የገንዘብ ልውውጥ በቶሎ ለመጫወት ይችላሉ!"} {"text": "ይህን ታላቅ አደራ ከመወጣት አኳያ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ሁኔታዎችን ስታጤን፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበት ሁኔታ በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን ትገነዘባለች፤ ከሰብኣዊ መብት አያያዝ፣ ከዲሞክራሲ፣ ከፍትህ፣ እና ከመልካም አስተዳደር ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ በተለያዩ አካባቢዎች በመንግስትና በህዝቡ መካከል የከረረ አለመግባባት መታየት ከጀመረ ውሎ ያደረ ሲሆን ካለፉት ሁለት አመታት ወዲህ ደግሞ ህዝቡ፤ በተለይም ወጣቱ ትውልድ በሰላማዊ ሰልፍና አንዳንዴም ሀይል በተቀላቀለበት መልኩ ወደ አደባባይ በመውጣት ተቃውሞውን ሲገልጽ መቆየቱ ይታወቃል፤ በእነዚህም እንቅስቃሴዎች መነሻነት በጸጥታ ሀይሎችና በህዝቡ መካከል በተፈጠሩ ተደጋጋሚ ግጭቶች እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ የብዙ ሰዎች ህይወት ጠፍቷል፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳት ተዳርገዋል፣ በርካታ ንብረቶችም ወድመዋል፡፡"} {"text": "አንዳንድ እጅግ ጥቂት የሚባሉ የትግራይ ተወላጅ ምሁራን ቀደም ብለውም ቢሆን እንዲህ ያለው ጉዳይ እንዳይመጣ ሲመክሩ እንደነበር ይታወቃል። አብዛኞቹ ግን ” ትህነግ ወይም ሞት” በሚል ሙቀት ውስጥ ሆነው ዲፋክቶ መንግስት እንዴት እንደሚመሰረት ሲያማክሩና፣ የዲፋክቶ መንግስት መተዳደሪያ ሲያረቁ ነበር።"} {"text": ""} {"text": "የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ አገራዊ የምርጫ ጉዳይ አለመግባባቶችን የሚመለከት አስር ባላሦስት ዳኞች የሚሰየሙበት አስር/10/ ችሎቶችን /30 ዳኞችን/ በልደታ ምድብ ፍትሃብሔር ምድብ ችሎት አደራጅቷል፡"} {"text": "ቤት እና የቅርብ ጊዜ አርእስቶች ህብረተሰብ እና ፍልስፍና. ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ. ጤና እና መከላከያ. ሚዲያ እና ዜና: የቴሌቪዥን ትርዒቶች, ሪፖርቶች, መጽሐፍት, ዜና ..."} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ሁለት ወንድማማቾች እናታቸው ስታርፍ በቤት ውስጥ ያገኙት አንድ ትልቅ ገመድ ብቻ ነበር፡፡ ታላቁ ልጅ እጅግ በመበሳጨቱ ገመዱን ጠቅልሎ ጣራ ላይ ወረወረውና ከቤት ወጥቶ ሄደ፡፡ ታናሹ ግን ምንም ቢሆን ገመዱ የእናቱ ቅርስ ነውና እንደምንም ብሎ ጣራ ላይ ወጥቶ አወረደው፡፡"} {"text": "…. ለሕግ የበላይነት ትኩረት ሲነፈግ ሕገወጥ ድርጊቶች የበላይ ይሆናሉ፡፡ በዚህም ሳቢያ የመንግሥት አሠራር ግልጽነት አይኖረውም፡፡ ግልጽነት በሌለበት ደግሞ ተጠያቂነት አይኖርም፡፡ በደካማ መንግሥታዊ መዋቅሮች ውስጥ የተሸሸጉ ሙሰኞች ኢንቨስተሮችን አላሠራም ማለታቸው አይቀሬ ነው። የተሽመደመደው ቢሮክራሲም እንክትክቱ ሊወጣ ይገባል። ችግሮች ሲፈጠሩ እየተንቀረፈፈ ግራ የሚያጋባ ሳይሆን፣ በፍጥነት ምላሽ መስጠት የሚችል አሠራር መዘርጋትና ለዚሁ የሚመጥን ፈጻሚና አስፈጻሚ መሰየም ይገባል፤ ጊዜውም ግድ ይላል። እንዲበራከቱልን የምንሻቸውን ልማታዊ ባለሀብቶቻችንን እንዴት እያስተናገድናቸው፤ አያያዛችንስ ምን እንደሚመስል ቢፈተሽ፤ ቢመረመር መልካም ነው።…. አስፈንጣሪውን በመጫን ሙሉውን ከፒድኤፍ ፋይል ያንብቡ ርዕስ የተቀየረ ለሕግ የበላይነት ትኩረት ሲነፈግ ሕገወጥ ድርጊቶች የበላይ ይሆናሉ"} {"text": "በጠቅላላው ያመጣሽው ውጤት ሲ (C) ነው! በይ አሁን ፈጠን ብለሽ ቀጣዩን ተፈታኝ ጥሪልኝ” ብለው ወረቀቶች ማገላበጣቸውን ቀጠሉ። በሩን ከኋላዬ እየዘጋሁ “ተረኛ!” አልኩ።"} {"text": "በቤተክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ የታየው ዐዲስ ነገር ወጣት ሴቶች “የልጃገረዱ ሊታይ ነው ጉዱ” እንደተባሉ ሁሉ የራሳቸውን ቡድን ፈጥረው እንደፈለጉት በሚታዘዝ ሰውነታቸው የሚያሳዩት እስክስታ ነበር። አጎጠጎጤያቸውም የጡት ማስያዣ ድጋፍ ሳያስፈልገው እንደሚዋጋ ቀንድ ወደ ፊት በመቆም ለእስክስታው የበኩሉን አስተዋፅኦ ሲያበረክት ታይቷል።"} {"text": "245 የተለያዩ የመኪና ጎማዋች የውስጥ ፕላስቲክ በግልጽ ጨጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። በጨረታው ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።"} {"text": "በ ከተማ በሚኖሩ ምዕመናን ዘንድ የ እረፍት ቀናትን እያስታከኩ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙትን ጥንታውያን ገዳማት መሳለም እና መጎብኘት የተለመደ ነው ። በሄዳችሁበት ቦታ ደግሞ ስለ ቤተክርስቲያን፣ስለ ሃገሩ፣ስለወንዙም ማውራት ይኖራል።በብዙ ቦታዎች (ገዳማቱ በሚገኙበት አካባቢ የሚኖረውም ሕዝብ) በተለይ ከ አዲስ አበባ ነው የመጣነው ካላችሁ አዲስ አበባ ሁሉም ጋር የምትደርሱ የሚመስላቸውን ሰዎች ማግኘት እንግዳ አይደለም። ለምሳሌ እናንተ ወደ ክፍለሀገር ወጣ ብላችሁ '' ከ አዲስ አበባ ነው የመጣሁት'' ካላችሁ ''አዲስ አበባ አንድ ወንድም ነበረኝ ታውቀዋለህ?'' የሚል ጥያቄ ቢገጥማችሁ ''አዲስ አበባ እኮ ሰፊ ነው ሁሉም ሰው እርስ በእርሱ አይተዋወቅም'' እንደምትሉት ማለት ነው።የ እኔ እውነተኛ ገጠመኝ ግን ሁል ጊዜ ሲታወሰኝ ይኖራል። በገተመኙ ውስጥ በ ኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ላይ ሞራላውም ሆነ ሃይማኖታዊ ስርዓት እየተጣሰ መሆኑን ብቻ ሳይሆን ምዕመኑ በቤተክርስቲያን ላይ የሚደርሰው ነገር እጅግ ቅጥ እያጣበት ያለ መሆኑን ለመረዳት አላዳገተኝም።"} {"text": "ኦዝበሪንገር ከጫፍ እስከ ጥግ ድረስ ከስድስት ጫማ ርዝመት ጋር በትንሹ በተጠማዘዘ የእጅ ወርድ በስፋት ይገለጻል ፡፡ መሣሪያው በእሳተ ገሞራ አቅራቢያ እንደ ማዕበል መሰል ስሪቶች ፣ እንደ ዓሣ አጥማጁ ጫፉ አጠገብ ያለ መንጠቆ እና ከከበሩ ድንጋዩ ሄሊዮዶር ጋር የተቀመጠው መከለያ አለው ፡፡ በብራንደን ሳንደርሰን አነሳሽነት የ “Stormlight” መዝገብ ቤት."} {"text": "መልካም አስተዳደር ከስብሰባ ይልቅ ቁርጠኝነት፣ ሥርዓት(ሲስተም)፣ ሳይንሳዊ አካኼድ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድን ይጠይቃል፡፡ አሁን በየመድረኩ የሚነሡት ችግሮቹ አይደሉም፣ የችግሮቹ መገለጫዎች ናቸው፡፡ ነገሩ እንደ ደጃች ውቤ ልቅሶ ላልተለቀሰለት፣ ለማልቀስም ዕድል ለታጣለት ነገር ማልቀሻ ነው የሆነው፡፡ የሆኑ ሰዎችን ከቢሮ ማባረር እንደ ደጃች ውቤ ልቅሶ ማስተንፈሻ እንጂ መፍቻ አይሆንም፡፡"} {"text": "እዚ ውሳኔ’ዚ ነቶም ንነዊሕ ዓመታት ኣብ ስዊዘርላንድ ዝጸንሑ ኮነ ነቶም ኣብዚ ሓጺር እዋን ዝኣተዉ እሞ ንመንግስቲ ኤርትራ 2% ዝኸፍሉ’ውን ከምዘጠቓልል ሮይተርስ ካብታ ሃገር ኣብ ዘመሓላለፎ ዜና ኣመልኪቱ።"} {"text": "በመጀመሪያ ደረጃ የጥላቻ ንግግርን ለመከላከል አንዱ መንገድ በጣም ሰብዓዊ መብቶችን በማይገድብ መልኩ ጠባብ ህግ ማውጣት ነው፡፡ ሁለተኛ አዋጁ የጥላቻ ንግግርን የተረጎመበት መንገድ ተጠቃሽ ነው፡፡ የጥላቻ ንግግር በዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግ አረዳድ ሶስት ገጽታዎች አሉት፡፡ (ቶቢ፡ ሜንዴል፡ 2010፡ 4) አንደኛ ወንጀሉ ሆነ ተብሎ መፈጸሙ (intent/ mens rea) ነው፡፡ ሁለተኛው ነጥብ ደግሞ ማነሳሳት (incitement) ነው፡፡ ሶስተኛው የተከለከሉ ተግባራት (prohibited acts) ማለትም ማጥቃት (violence/attack)፣ መድሎ (discrimination) እና ጥል (hatred) ናቸው፡፡ አዋጁም እነዚህን ቅደመ ሁኔታዎች በአካተተ መልኩ የጥላቻ ንግግርን በአንቀጽ 2 (2) ላይ እንደሚከተለው ደንግጎታል፦"} {"text": "ለመርሳትና ጥርጣሬውን የሚቀሰቅስበትን ከኦርሜላ ጋር ያደረገውን ምልልስ ለመዘናጋት እየሞከረ ቁርሱን በልቶ ተነሳ። ወዲያውኑ ማይክል ደውሎ እንግዳ መቀበያ ውስጥ እየጠበቀው መሆኑን ነገረው። የቀረውን ሻይ ጨለጠና ወደ ማይክል አመራ . . ሰላምታ ተለዋውጠው ወደ መኪና ገቡና ወደ ቤተክርስቲያኑ አመሩ።"} {"text": "የአብዛኞቹ የፖለቲካ ልሂቃን ሃሳብና አስተያየት “አህያና ጅብ” በሚሉት ቃላት ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር። ከእነዚህ ውስጥ የተወሰኑት ብቻ ነገሩን ከቀድሞ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ ከነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ ንግግር ጋር ለማያያዝ ጥረት አድርገዋል።በእርግጥ የአቶ ጌታቸው “ኦሮሞና አማራ እንዴት በአንድ መፈክር ስር ሊሰለፉ ይችላሉ? እሳትና ጭድ እንዴት በጋራ እንዴትስ በጋራ ሊቆሙ ይችላሉ?” የሚለው በቁጭት የተሞላ ንግግር እና የመሃሪ ዮሃንስ “አህያ እና ጅብ” የሚለው ቅዠት በአንድ ዓይነት የፖለቲካ አመለካከት የተመሰረቱ እሳቤዎች ናቸው።"} {"text": ""} {"text": "በአንድ ወቅት ወደ አንዱ የሀገራችን የገጠር አካባቢ ለስራ ጉዳይ በሄድኩኝ ጊዜ ከዋናው መንገድ ዳር በማስታወቂያ ቦርድ ላይ ተፅፎ ያየሁት ነው፡፡ ፅሁፍ ምን ማለት ነው የሚል ስሜትን ፈጥሮብኛል፡፡ መልዕክቱ ‹‹እንኳን አደረሳችሁ ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ የወጣንበት ክብረ በዓል›› ብሎ ከጐኑ ቀን ከነ ወርና ዓመቱ…"} {"text": "ይህን የመሰለ ዋስትና ያለው ሕዝብ ከመንግሥት ጋር እልክ አይጋባም፣ ቀኑ ሲደርስ አለዚያም ከቀኑ በፊት በሚያሳድረው ተፅዕኖ የመንግሥት ሥልጣን ለያዘው ፓርቲ የስንብት ‹‹ዋራንት›› ይቆርጥለታል፡፡ በመንግሥት በኩል በሕዝብ ላይ መዘባነንና መደንፋት የሚቀረው፣ ከፍ ሲል እንደተጠቀሰውም የሕዝብን የድምፅ መተማመኛ እናጣለን ተጋልጠን እንጠየቃለን ብሎ መሥጋት ሳይኖር ተቃውሞን፣ ሠልፍን፣ በኃይል ማኮላሸት የሚባል ነገር የሚቀረው፣ በሕዝብም አንፃር ሌላ ዓይነት የትግል ዘዴ የማይታሰበው እንዲህ ያለ መተማመኛ ሲኖር ነው፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የኢዴፓ ሊ/መንበርና ከፍተኛ የባንክ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሼ ሠሙ በበኩላቸው፤ መንግስት መንግስታዊ በሆነው የንግድ ባንክ በኩል ብቻ ዜጐች እንዲቆጥቡ ማወጁ ከነፃ ገበያ ስርአት ጋር የሚቃረን መሆኑን ገልፀው ይህና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በግል ባንኮች ላይ ከፍተኛ የህልውና አደጋ መጋረጣቸውን ተናግረዋል፡፡ በዚህ አካሄድ ከቀጠለም ያለ ጥርጥር ከሶስት እና አራት አመታት በኋላ የበርካታ የግል ባንኮች ህልውና እስከ መጨረሻው ሊያከትም ይችላል ብለዋል – አቶ ሙሼ፡፡ የቤቶች ልማት ቁጠባ ፕሮግራም ሁለት መሠረታዊ ተፅዕኖዎች አሉት የሚሉት አቶ ሙሼ፤ አንደኛው በግል ባንክ ውስጥ ከሚያስቀምጡ ደንበኞች ገንዘብ ላይ ማበደር አንዱ የባንኮች ተግባር መሆኑን ገልፀው፤ አሁን ግን ይህን ተግባር የሚያከናውኑበት ገንዘብ ወደ መንግስታዊ ባንክ እንዲሸሽ መደረጉን ይናገራሉ፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዝደንት፤ መንፈሳዊ በዓላት ዐቢይ ጭብጣቸውን በሚያንጸባርቅ መንገድ በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ መወሰኑን አስታወቁ። - Thursday, 24 March 2016 13:00\t"} {"text": ""} {"text": "\"ቋንቋና የጎሣ ማንነትን መሠረት አድርጎ በኢትዮጵያ የተዘረጋው የፌዴራሊዝም ሥርዓት ወደ እርስ በርስ ግጭት ያመራል፤ ሃገሪቱ እንድትበተን ያደርጋል\" የሚሉ በርካቶች ናቸው።"} {"text": "አንድ በጣም ስሜትን የሚነካ ታሪክ ላስታውስህ። በእስራኤልና በፍልስጥኤም መካከል ለዘመናት ያላበራው ግጭት፣ ጥፋት እና ሃዘን አሁንም ከየእለቱ ዜና ጠፍቶ አያውቅም፡፡ ነገሩ፤ የሙስሊሞች በዓል የሚከበርበት ቀን ላይ ያጋጠመ ነው፡፡ የታሪካቸው ቅርበት ያህል የብዙዎቹ ኑሮም ቅርብ ለቅርብ ነው፡፡ ከመንገዱ ወዲህ ፍልስጤኤማውያን፣ ከመንገዱ ወዲያ ደግሞ እስራኤላዊያን ይኖራሉ፡፡ ጥዋትም ከሰዓትም በኋላም ማዶ ለማዶ ይተያያሉ። ፋታ የሌለው ጥርጣሬ ግን በሰላም እንዲተያዩ አላደረጋቸውም፡፡"} {"text": "በባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስተባባሪነት ዛሬ ከአዲስ አበባ ዕድሮች ተወካዮች ጋር በተደረገው ውይይት ላይ የከተማዋ የዕድሮች ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ታምራት ገ/ማርያም እንደተናገሩት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 6933 ዕድሮች ያሉ ሲሆን ሁሉም ወረርሽኙ ከተከሰተ ጀምሮ የዕድር ስብሰባ ማስቀረታቸውንና በሀዘንና ሌሎች ማሕበራዊ ጉዳዮች ሲኖሩ ውስን ሰዎች ብቻ በጥንቃቄ እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "እንደዚያ የነደደ የቆሎ ተማሪ እነ ወርቄን ደፍሮ የሚናገራቸው የለም፡፡ የሌላቸውን አለን፣ ያላደረጉትን አድርገናል፣ ያልሆኑትን ሆነናል፣ ያልደረሱበትን ደርሰናል ሲሉ ዝም ይባላሉ፡፡ ደግሞ በዚህ ሀገር ትርጉም ዝምታ ቁጥሩ ከመስማማት ነው፡፡ የሰው ድካም ወስደው የራሳቸው አድርገው ሲያቀርቡ፣ ባልተዋጉበት ግዳይ ሲጥሉ፣ ያለ ቃላት ድርሰት፣ ያለተዋናይ ድራማ ሲሠሩ፤ ያለ ዜማ ሙዚቃ፣ ያለ ካሜራ ፊልም ሲሠሩ፤ የሚናገራቸው የለም፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነገሩን ማን ሠራው? የሚለው ይቀርና ማን የኔ ነው አለ? የሚለው ዋና ጉዳይ ይሆናል፡፡"} {"text": "ከዚህ ጋር ተያይዞ በትላንቱ ሠልፍ ላይ ከተሰሙት መፈክሮች መካከል “ህወሃት ወደ ትግራይ TPLF to Tigray” የሚለው መፈክር ወደፊት ልንኖርባት የምንመኛትን አገር ስዕል የማያሳይ ሆኖ ነው ያገኘነው፡፡ ከዚያም ሲያልፍ “ፍትሕ ለኦሮሚያ፣ ነጻነት ለኦሮሚያ፣ (Justice for Oromia, Freedom for Oromia) ፍትህ ለአማራ፤ ነጻነት ለአማራ፤ …” እየተባለ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ሲነገር የነበረው መፈክር ትብብርን የማያሳይ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ በተነገረው መፈክር መሠረት ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ሶማሊያ፣ ኦጋዴን፣ ሲዳማ እና ጋምቤላ ብቻ ናቸው ፍትሕና ነጻነት የተጠየቀላቸው፡፡ በበርካታ ቀውስ ውስጥ ያለው የኮንሶ ወገናችንስ? የህወሃት ታጣቂዎች እጅግ በሚዘገንን መልኩ እጅና አንገታቸውን በገመድ አስረው ወደ አልታወቀ ቦታ የወሰዷቸው የሱርማ ወገኖቻችንሰ? ፍትህና ነጻነት አያስፈልጋቸውም? ሌሎቹስ? በዚህ ዓይነት አፈካከርስ ስንቱን የኢትዮጵያ ጎሳ ጠርተን ልንጨርሰው ነው?"} {"text": "በቅርቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ግንባታ በተመለከተ ስራውን የሚሠራው ኤጀንሲ የስራ ሀላፊዎች በዚው በሸገር ሬዲዮ ላይ ቀርበው ሲጠየቁ የሠጡትን ምላሽ ሠምቸዋለው፡፡ ብዙዎቻችሁም ሠምታችሁታል ብዬ አስባለው፡፡ ከተነሱት ሀሳቦች እኔን በበለጠ የሳበኝን አዎ አጥፍቻለው ይቅርታ ማለት ይህን ያክል ተወግዟል እንዴ እንድል…"} {"text": "በየአካባቢው የሚገኙ ገንዘብ በማስተላለፍ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ወይም ግለሰቦች። ግለሰቦቹ ወይም ነጋዴዎቹ ከወያኔ ጋር ንክኪነት እንደሌላቸው ማረጋገጥ ከተቻለ፣ ይህ ዘዴ በስፋት በስራ ላይ ሊውል ይችላል።"} {"text": "[ February 26, 2021 ] አምነስቲ፤ «በአክሱም በኤርትራ ወታደሮች የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል ሊሆን ይችላል» Amharic"} {"text": ""} {"text": "ይህ ምን ለማለት ነው ? ፥ እኔ ከኢትዮጵያና ከግብጽ ያለን ታሪካዊ ትስስር ስለማከብር መሳርያ ለማንሳት ፍላጎት የለኝም ። ውግያና ግድያ እስከ እኔና ኢትዮጵያውያንና ግብጻውያን ወንድሞቼ በትንሽ ቦታ መጨቃጨቅ ትልቁን ኣገር ሊያወድም እንደሚችል እስከምንረዳ ይቆይልን ።"} {"text": "በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምርጫ የመራጮች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። ለስምንት ቀናት በሚቆየው በዚህ የመራጮች ምዝገባ ከሁለት ነጥብ ስድስት ሚልዮን በላይ መራጮች ሊመዘገቡ ይችላሉ ብሏል የክልሉ ምርጫ ኮሚሽን።"} {"text": "[1,668] \"ለኦሮምኝ ከላቲኑ ቁቤ የግዕዝ ፊደል ይጠቅማል\" የዶክተር ኣበራ ሞላ ቃለመጠይቅ፤ ከማሕደረ ኣንድነት ሬድዮ ሰይፉ ብሻው ጋር (ኣትላንታ፣ ፳፻፱ ዓ.ም.)"} {"text": "እነዚህን አገልግሎቶች የማቅረብ አቅማችንን አደጋ ውስጥ የሚከቱ የአላግባብ አጠቃቀሞችን መግታት ያስፈልገናል፣ እና ይህን ዓላማ ለማሳካት እንዲያግዘን እያንዳንዱ ሰው ከታች ባሉት መመሪያዎች እንዲገዛ እንጠይቃለን። የመምሪያ ጥሰት ሊሆን ይችላል በሚል ማሳወቂያ ሲደርሰን፣ ይዘቱን ልንገመግም እና ተጠቃሚው በGoogle ምርቶች ላይ ያለውን መዳረሻ መገደብ ወይም ማቋረጥን የሚያካትት እርምጃ ልንወስድ እንችላለን። መለያዎ ተሰናክሎ ከሆነ እና ስህተት ነው ብለው ካመኑ፣ እባክዎ እዚህ ገጽ ላይ ያሉትን መመሪያዎች ይከተሉ።"} {"text": "ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) - ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡"} {"text": "መረራ ትናንትም ዛሬም በኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እንዲሰፍን ተግቶ የታገለና አሁንም የሚታገል የአገር ጀግና ነው። ማሰር፣ ማሰቃየትና መግደል መረራ ጉዲናንና ሌሎችን ኢትዮጵያውያን ዝም የሚያሰኝ፤ አምባገነናዊ አገዛዝንም ባለበት የሚያፀና ቢሆን ኖሮ ደርግ ባልወደቀም ነበር። መረራም ሆነ ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ትግላቸውን አላቆሙም።"} {"text": "ብተወሳኺ ኣሜሪካ ነተን ናብ ዴሞክራሲ ዘቅናዓ ዘለዋ ሃገራት ብረብሓታት ንግዲን ኢንቨስትመንትን ክትድግፍን ናፅነት ብዕድላት ክትስንዮን‘ያ።ምስ መንግስታትን ሲቪካዊ ማሕበረ-ሰባትን ምስ ተማሃሮ፣ ሰብ-ሃብቲ፣ፖለቲካዊ መራሕቲን ሚድያን ክትራኸብ‘ያ ኢሎም።"} {"text": "እቶም ኣብ ጎደናታት ከተማታት ቴልኣቪቭን ኤላትን ናይ ተቓውሞስ ሰልፊ ዘካይዱ ኣስታት 40 ሽሕ ስደተኛታት፣ ነቲ ካብ ግዜ ናብ ግዜ እንኽረረ ዝመጽእ ዘሎ መርገጺ መንግስቲ እስራኤል ኣብ ልዕሊ ስደተኛታት ብትሪ ኮኒኖም።"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ LED flood floodlights 40W 80W 90W መስመር ላይ የ LED flood ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ከክርስቶስ ልደት በፊት በሶስተኛው ክፍለ ዘመን የነበረ ኩንግ ሲ የተባለ አንድ ንጉስ በቻይና ይኖር ነበር፡፡ ንጉስ አሳ በጣም ይወድ የነበረ መሪ ነበር ይባላል፡፡ የአገሩ ህዝብ በሞላ አሳ ይገዛና እጅ\t"} {"text": ""} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "– የአሁኑን የኢትዮጵያ ሁኔታ በተመለከተ ኤርትራውያን ምሁራን ሁለት ዓይነት ሆነዋል፡፡ እነርሱም በአስመራው መንግስት ጐን የተሰለፉት እና በተቃዋሚው ጐራ የሚገኙ ናቸው፡፡ የአስመራው መንግሥት ደጋፊዎች አሁንም እንደበፊቱ የመንግስታቸውን አቋም በማራመድ ኢህአዲግን የሚያስከፋ ሂስ ያዘለ መልእክት ያስተላልፋሉ፤ ይህንን የሚያደርጉት ያሉትም መንግሥታቸው ከኢህአዲግ መንግስት ጋር፡ የዕውነት ይሁን የማስመሰል፡ ቅራኔ ስላለው ነው፡፡ ለዚህ ዓላማ እንግዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አንዳንድ ችግርና ግፍ ይገልፃሉ፡፡ እነዚህ ምሁራን ሁለቱ መንግሥታት በታረቁ ወይም ታርቀናል ለማለት በወሰኑ ጊዜ አሁን በኢህአዲግ መንግስት ላይ የሚያሰሙት ያሉት ሂስና ወቀሳ እንደማያሰሙት እርግጠኛ ሆኖ መናገር ይቻላል፡፡"} {"text": "የመጠን አማራጮች: የሽማግሌው ፉታርክ የሩጫ ቀለበት በአሜሪካ መጠን ከ 5 እስከ 17 ፣ በአጠቃላይ እና በግማሽ መጠኖች ይገኛል (ከ 13.5 እስከ 17 ያሉት መጠኖች ተጨማሪ $ 15.00 ናቸው) ፡፡"} {"text": "ነገር ግን በምህረቱ ባለጠጋ የሆነ እግዚአብሔር ፤ ለእኛ ካለው ከታላቅ ፍቅሩ የተነሳ ፤ በበደላችን ሙታን ሆነን ሳለ ፤ በክርስቶስ ህያዋን አደረገን። ኤፌ ፪ ፡ ፬"} {"text": "ፓርቲዎቹ በሀገር ውስጥ የፖለቲካ ምህዳሩን አጥብበዋል የተባሉ ህጎች እንዲሻሻሉ እና እስከ ህገ መንግስቱ ማሻሻያ ድረስ ሀሳቦችን በአጀንዳነት እንደሚያቀርቡ እና ምላሽ ለማግኘት እንደሚወያዩ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ሁለቱ የፓርቲዎች ስብስብም ወደ ውይይት እና ድርድሩ ለመግባት ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ እንደማያቀርቡ ገልፀው ወይይቱ ሲጀመር ግን አንድ ርዕሰ ጉዳይ መቅረብ እንዳለ በት ቢናገሩም ይፋ ለማድረግ አልፈለጉም፡፡"} {"text": "‹‹መሰል የጤና ቀውሶች ከመከሰታቸው አስቀድሞ አስፈላጊው ዝግጅት በበቂ ሁኔታ ቢደረግ የተመዘገበው የአደጋ በዚህ መጠን አስከፊ ባልሆነ ነበር›› የሚሉት አቶ ኃይለ ሚካኤል ጌታቸው በአርማወር ሀንሠን የምርምር ተቋም የምርምር ሥልጠና አስተባባሪ ናቸው፡፡"} {"text": "ኣብ ዝኾነ ሕብረተሰብ ዝካየድ ህዝባዊ ቃልሲ፡ ቀንዲ ዓላማኡ እቲ ሕብረተሰብቲ ካብ ጭቆና ተጋላጊሉ ኣብ ዕለታዊ መነባብሮኡ ለውጢ ንምምጻእ ኢዩ። ለውጢ ክበሃል እንከሎ እቲ ጨቋኒ ስርዓት ተለዊጡ ህዝቢ ዝሳተፎ፤ ዝቆጻጸሮ ህዝባዊ ስርዓት ምቛም ማለት ኢዩ። ህዝባዊ ስርዓት ድማ እቲ ህዝቢ መሰሉ ተሓሊዩ ሓደ ኣብ ልዕሊ ሓደ ብባህሊ ይኹን ብሃይማኖት ዕብለላ ዘይብሉ ብማዕረ ዝነብረሉ ስርዓት ማለት ኢዩ። ብሓጺሩ ፍትሕን ዲሞክራስን ዝነገሰሉ ስርዓት፡ መሰል ዘጋታት ዝሕለወሉ ስርዓት ማለት ኢዩ። ኣብ መጨረሻ እዚ ህዝባዊ ስርዓት’ዚ ከይዱ ከይዱ ኣብቲ መነባብሮ ሕብረተሰብ ናይ ናብራ ለውጢ የምጽእ። ተዘይኮነ ሓደ ሕብረተሰብ ዝፈትዎም ደቁ ዘሰውእን ንብረቱ ዘወፍን ንጽድቂ ኢሉ ኣይኮነን። ወይ ድማ ንቕያ’ውን ኣይኮነን። ሓደ ሕብረተሰብ ብታሪኽ ጥራይ ኣይነብርን ኢዩ። እወ! ታሪኽ ግደ ኣለዎ። ብጌጋኻ እትእረመሉን ብጽቡቚ ከኣ እትሕበነሉን ኮይኑ ብህልዊ ኩነታት ኢኻ እትነብር። ካብዚ ሓሊፉ ናብ ምዕባለ ዘይትግበር ነጻነት ንሽሙ ታሪኽ ኰይኑ ኢዩ ዝተርፍ። ህግደፋውያን ናይ ሕጂ ምዕባሌ ገዲፎም ብዝሓለፈ ናሪኽ ኢዮም ክቑዝሙ ዝነብሩ።"} {"text": ""} {"text": "ጸጋይ ኣስመሮም ብመሰረት ኣርእስቲ ጽሑፍካ `ንወለዱ ዘይመስል ውላድ` ኣነን ከምናተይ እምነት ዘለዎም ደሚርካ ብኤርትራውነትና ንኾርዕን ጉዳይ ኤርትራ ንኤርትራውያን ይምልከት ኢልና ንኣምንን፣ ካብ ኢድ ምዕራባውያን ብመንገዲ ወያነ ትኳቦ ዘይንጽበን ስለዝኾና ነቶም ኣብ ላዕሊ ዝጠቐስክዎ ታሪኽን ጅግንነትን ዝፈጸሙ ወለድና ኢና ንመስል። ንስኻን መሰልትኻን ድማ ምናልባት ውላድ ናይቶም ምስ ስርዓት ሃይለስላሴ ይኹን መንግስቱ ተጸጊዖም ህዝቢ ኤርትራ ዘድመዩን ዘሳቐዩን፣ ጉዕዞ ናጽነትና ኪዓናቕፉ ዝሰርሑን ኣዝዮም ውሑዳት ከዳዓት ስለዝኾንካ (ብመሰረት ጽሑፍካ) ንመን ድኣ ክትመስል ንወለድኻ እምበር። እዚ ዝሕመረቱ ጽሑፍካ እምበኣር ወያነ – ወያነ ከምዝሽትት ነዞም ዝስዕቡ ጭብጥታት ንመልከት።"} {"text": "ምንጭ ለ የኢንዱስትሪ መርመራ ብርሃን 15W 25W 48W ሊታይ የማይገባ የውሃ ማንጠልጠያ LED የግድ ግድግዳ በቻን ዳንግ, ቻንግች ውስጥ በጅች ከተማ ከተማ የሚገኙ አምራቾች"} {"text": "ካብ ብሉምበርግ ዝተረኽበ ግምታት ቁጠባዊ ምንቁልቋል ከምዝሕብሮ: በዚ ነውጺዚ ዋጋታት ብምጉዳሉ ድሮ ክሳብ 700 ቢልዮን ዶላር ክሳራ ኣብ ዕዳጋታት ዓለም ኣስዒቡሎ።"} {"text": "ትውልዷ ኢትዮጲያ አዲስ አበባ ነው ለትምህርት ጉዳይ ግን 4ት አመት ህንድ ሀገር ትኖር ነበር። ወደ ትወና አለም የተቀላቀለችው በካስት ኤጀንት አማካኝነት ነው የመጀመሪያ ፊልሟን እነደሰራች እድል ከሷ ጋር ነው እና በሁለት አመት 5 ፊልሞች ላይ ተውናለች። በአሁን ጊዜ አዲስ አበባ ዮንቨርስቲ የምንድስና ተማሪ ናት።"} {"text": "ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።"} {"text": "“እንዲያውም ከሁሉም በከፋ ሁኔታ፣ ራስ ወዳድ መሪዎች የሚያስተዳደሩዋቸውን ካምፓኒዎች ወይም አገራት የተለመዱ ስርአቶችና ቅቡል ባህል በራሳቸው በደረጃ ዝቅ ባለ አሰራርና ስርአት ይለውጣሉ። ከተሰራበት ንጥረነጎርች አንፃር ዝቅተኛ ዋጋ ያለው ከረንሲ ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ከረንሲ በዝግመት ቦታ እንደሚያስለቅቅ አይነት ማትለ ነው። በመንግስታቸው እነሱ ከዘረጉት አሰራር ለየት ያለ አቁዋም ያለው ሁሉ አደብ እንዲገዛ ይሆናል። ለመሪዎች ማጎብደድ፣ እንደአሽከር መታዘዝ ያሸልማል፣ ሁሉም ለየራሱ ብቻ በሚጨነቅበት በእንደዚህ አይነት አሰራር ጥርጣሪና ግዴለሽነት የጋራ የሆነ ተልእኮ እንዳይኖር ያደርጋል። እነኝህ ራስ ወዳድ መሪዎች በመጨረሻ የሚመሩትን ሃገር ወይም ድርጅት ያጠፉታል”"} {"text": "1.1.3 የሁለቱን ማህበረሰቦች ግንኙነት በማይጎዳና ከእውነታ ውጭ እንዳይሆን በጥንቃቄ እንዲፈጸም በአመራር ደረጃ ወደ ህግ ማስከበር እንዲገባ በመወያየት ተግባብተን የጋራ ምርመራ ስራው ተጀምሯል፡፡"} {"text": ""} {"text": "በአለም ከጫፍ እስከ ጥግ በኑሮ ውጣ ወረድ በየሁሉም ማዕዘን የፈለጉትን ለማግኘት የታለመውን ለመፍታት ከታሰበው ለመድረስ በየሁሉም መንገድ ችግሮች እንደ አሽን የበዙ ናቸው፡፡ መሰናክሎችን መዝለል እና ማለፍ ይደክማል ፈተናዎችንም መቁጠር ይታክታል፡፡ ታዲያ በዚ ሁሉ መመላለስ ግን ችግሮችን ለመፍታት ከማሰብ ይልቅ…"} {"text": "ኣብ ኤርትራ ሰላምን ፖለቲካዊ ምርግጋእን ተፈጢሩ፡ ብሕጋዊ ቅዋማዊ መንግስቲ ትምራሕ ዲሞክራሲያዊት ሃገር ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ክትህሉን ክትበቕዕን፡ ልዕሊ ትጽቢታቶም ባህግታቶም ሕልምታቶም ክውን ንምግባር ዝቃለሱ ዝነበሩ ምዑታት ጀጋኑ ተጋደልቲ ምስ ህዝቦም እዮም። ብሓቂ ከኣ እዚ ካብ’ቲ ንህዝቦም ሃገሮምን ዝነበሮም ሓልዮት ዝነቐለ በብእዋኑ ኣብ መድረኽ ወጺኦም ንህዝቦም ትምህርትን ንቕሓትን ሓደራን እዋናዊ መልእክቶም ኣብጺሖም’ዮም።"} {"text": "በዚህች ቤተ ክርስቲያን ላይ በተንኮል እና በሤራ የሚደረግ ወንጀል ሁሉ በሦስት ነገሮች ላይ የሚሠራ ወንጀል ነው፡፡ በክርስትና ላይ፣ በሰው ልጅ ታሪክ ላይ እና በሀገር ላይ፡፡"} {"text": "በተመሳሳይ እለት የቤተሰብ አባላቱን ግድያ ጨምሮ በያሶ ከተማ በተፈፀመ ጥቃት አርባ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ኗሪዎችና የአዋሳኝ ወረዳ አስተዳዳሪው ቢናገሩም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊው አቶ ሙሳ ግን አስር ሰው ብቻ ስለመገደሉ መረጃ እንዳላቸው ይገልፃሉ።"} {"text": "ሽፍታው ካለው ባህሪ አንጻር እንቅስቃሴው የሚገታው የጸጥታ ተቋማት ከሚወስዱት እርምጃ በተጓዳኝ ጠንካራ መንግስታዊ መዋቅርና የህዝብ አደረጃጃት በመፍጠር መሆኑንም ነው ያነሱት።"} {"text": "1ኛ ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ ስለሆኑ ሰዎች የተመለከተ ሲሆን ማነኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆነ ግለሰብ የባንክ ፍቃድ ወይም ዲክሌር ያደረገበት ሰነድ እስካቀረበ ድረስ ይዞ መውጣት ይችላል፡፡ የውጭ ምንዛሬ ይዞ የሚሄድ ሰው የውጭ ምንዛሬው ካገኘበት ግዜ 30 ቀን ያላለፈው ከሆነም ይዞ መሄድ ይችላል (ዓንቀፅ 4.3.1) ፡፡ የዚህ ዓንቀፅ መልእክት ወይም ድምዳሜ ሲታይ ምንም ዓይነት ፍቃድ ሳይኖር እና ፍዳዱም 30 ቀን ያለፈው ከሆነ ይዞ መሄድ እንደማይችል በግልፅ ከላይ በተቀመጠው ዓንቀፅ ተመላክተዋል፡፡"} {"text": "“ሐሳቦችን ለማስተላለፍ መጻሕፍት መጻፍ የሚችሉ ብዙ ሰዎች አሉ፣ የጻፉትን ነገር መኖር የሚችሉት ግን ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ለማገልገል መጠራት በሚለው መጽሐፍ ውስጥ፣ መጋቢ ፓትሪክ ለአገልግሎት ያለውን ልብ ብቻ ሳይሆን በተግባር የተለማመዳቸውን ጭምር አካፍሎናል፡፡ ክርስቶስ ያስተማረን እና – ለስኬታማ አመራር ብቸኛው እንዲሁም ተፈትኖ የተረጋገጠው መርኅ፣ ማለትም አገልጋይነትን፣ ለመከተል ለሚፈልጉ ሁሉ ይህን መጽሐፍ እጠቁማለሁ፡፡”"} {"text": "የቀድሞው የኢቲቪ ዝነኛ ጋዜጠኛ ብዙ ወንድማገኘሁ በፓልቶክ ስሟ (ሙያዬ) አወያይነት ይህ ዶ/ር ፍቅሬ ያደረጉት ቃለ መጠይቅ የተካሂደው በኢትዮጵያ የመወያያ መድረክ ፓልቶክ (ECADF) ነው።"} {"text": "በቴሌቭዥን የሚተላለፉ መርሐ ግብሮች አነሰም በዛም በሕዝብ ላይ የሚፈጥሩት የእረጅም ጊዜ ተፅኖ ቀላል አይደለም።በተለይ በታዳጊ ወጣቶች እና ልጆች ላይ ለነገ እነርሱነታቸው የሚጭረው ስሜትም ሆነ አለማቸውን እና አካባቢያቸውን የሚመለከቱበት ዕይታ የጠበበ አልያም የሰፋ ወይንም የተንሸዋረረ የመሆን እድሉ ትልቅ ነው።እዚህ ላይ ወላጆች ለልጆቻቸው ከቴሌቭዥን መርሃ ግብር በኃላ የሚሰጡት የማስተካከያ ሃሳብ ወይንም ልጆችም ሆኑ ወጣቶች ጉዳዩን የሚያዩበትን እይታ ቀላል አይደለም።"} {"text": "በብሉይ ኪዳን የአክአብ ሚስት፣ የሲዶናዊው የኤትበኣል ልጅ ናት (1ኛነገሥ.16-31)፡፡ ባልዋን አክአብን የበኣልን ጣዖት እንዲያመልክና ክፉ ሥራ እነዲሠራ ትገፋፋው የነበረች እርሷ ነች፡፡ በእሥራኤል አምልኮ ባዕድ እንዲስፋፋ ያደረግችና ኤልያስን ያሳደደችው ኤልዛቤል ነበረች፡፡ በቤተ መንግሥቷ አራት መቶ የበኣል፣ አራት መቶ ሃምሳ የአሸራህ ነቢያትን ትመግባቸው ነበር (1ኛ ነገሥ.18-19)፡፡"} {"text": "በተቃራኒው የኢህአዴግ መንግስት ሀገሪቱ እያስመዘገበች ያለውን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገትና የመስረተ ልማት መስፋፋት በስልጣን ላይ ለመቀየት እንደ ዋስትና ሲጠቅስ ይስተዋላል፡፡ በተለይ ካለፈው አመት ጀምሮ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች ግን “ከኢኮኖሚ እድገቱ እኩል ተጠቃሚ አልሆንም፣ በሀገሪቱ ያለው የሃብትና ስልጣን ክፍፍል ፍትሃዊ አይደለም” በሚል እሳቤ ላይ የተመሠረቱ ናቸው። ለምሳሌ፣ አንዳንድ የሕብረተሰብ ክፍሎች “በኢኮኖሚ እድገቱ ውስጥ የበይ-ተመልካች ሆነናል!” ወይም “በልማት ስም ያለ በቂ ካሳ ተፈናቅለናል” በማለት ለተቃውሞና አመፅ ወደ አደባባይ ወጥተዋል፡፡ በእንዲህ ያለ ሁኔታ ውስጥ፤ “የእናንተ ጥቅምና ተጠቃሚነት ቢረጋገጥም፣ ባይረጋገጥም ዓለም የመሰከረለት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት አስመዝግበናል” እያሉ መደስኮር “በሰው ቁስል…” የሚሉት ዓይነት ነው፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የአብቹን ታሪክ አስነበብከን:: የተዋጣለት ጀግና ነው:: ቡቡ ነው:: ሲያዝንም ያዝናል:: የገረመኝ ይልቅ በሚኒሊክ መማሉ ነው:: እግዜር ይስጥልን:: አባ ፈርዳ the bar is set now እንግዲህ ያንተስ ስራ የት ይሆን መድረሻው?"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "በቶሮንቶ ዩንቨርሲቲ በታሪክ ትምህር ዘርፍ ዶክተር የሆኑት ፕሮፌሰር ማይክል ግሬቨርስ እንደሚናገሩት በቶሮንቶ ዩንቨርሲቲ የቅርብና የመካከለኛዉ ዘመን ስልጣኔ ትምህርት ክፍል ስር በጎርጎሮሳዊዉ ዘመን ቀመር ከጥር 2017 ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ መስጠት ይጀምራል ።በትምህርት ክፍሉ ከአሁን ቀደም አረብኛና ዕብራይስጥን የመሳሰሉ የሴም ቋንቋወች እየተሰጡ መሆናቸዉን ፕሮፌሰር ማይክል ግሬቨርስ ተናግረዋል።"} {"text": "አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1902 ሱዳንን በቅኝ ግዛት ከምታስተዳድረው እንግሊዝ ጋር ኢትዮጵያ በወቅቱ አንድ ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ በስምምነቱ በተለይም አንቀፅ 2 ላይ “ሁለቱ ሀገራት ድንበር ሲካለሉ ወኪሎቻቸው ሊገኙ ይገባል” ይላል የሚሉት ዶክተር ዓለማየሁ ነገር ግን ካለኢትዮጵያ እውቅና እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1903 በጎንደር አካባቢ የሚገኘውን ድንበር እና እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1909 ደግሞ በጋምቤላ በኩል ያለውን ድንበር እንግሊዛዊው ሻለቃ ጊዊን ብቻውን እንዲያካልለው ተደረገ፡፡ ከዚያ ጀምሮ አላስፈላጊ ውዝግቦች እንዲበራከቱ በር እንደከፈተ አስረድተዋል፡፡"} {"text": "ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር እውነትን እናክብር ግርማ ሠይፉ ማሩ girmaseifu32yahoo አቶ ሀይለማሪያም ደሣለኝ ሪፖርታቸውን ካቀረቡ አስር ቀን የሆናቸው ቢሆኑም ያነሱዋቸው ጉዳዮችና መልስ ለመስጠት"} {"text": ""} {"text": "በቅርቡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የተካሄደለት የአጅማ ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የዩኒቨርሲቲውን ሥራ እንደሚጠብቅም ዶክተር ዮሐንስ ተናግረዋል።"} {"text": "ዛሬ በቤተክርስቲያናችን ውስጥ የምናከብራቸው ቅዱሳን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ሕይወታቸው ውስጥ ይህ መለኮታዊ ብርሃን እንደሚያስፈልጋቸው አምነው ተቀብለው በሕይወታቸው ውስጥ ተግብረው አልፈዋል። በመሆኑም አሁን ፣ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት (ራዕ 7: 15 ን ተመልከት) ፣ ክብሩን ለዘላለም ይዘምራሉ። እኛ ትክክለኛ ግባችን ብለን በተስፋ የምንጠብቀውን “ቅድስቲቷን ከተማ” ይመሠርታሉ፣ እኛ አሁን ምድራዊ በሆነው ከተማችን ውስጥ በምናደርገው አሰችጋሪ ጉዞ ውስጥ በተሰፋ እንድንጓዝ ይረዱናል። ሕይወታቸውን በመመልከት እነሱን ለመምሰል እንበረታታለን። በእኛ መካከል የሚኖሩ በሮቻችን አጠገብ ይሚገኙ የእግዚኣብሔር ተስፋ መገለጫ እና ነጸብራቅ የሆኑ ብዙ ቅዱሳን ምስክሮች አሉ።"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": "በግብጽ ሊግ ለተለያዩ ክለቦች በመጫወት ያሳለፈው ዑመድ ኡኩሪ በአሁን ሰዓት በጉዳት ላይ ሲገኝ ከአንድ ወር በኋላም ወደ ክለቡ ልምምድ እንደሚመለስ ይናገራል፤ ዑመድ በሀገር ውስጥ በነበረበት ሰዓት"} {"text": "አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣ 2013 ዲሞክራቲክ ኮንጎ በሀገሯ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ከመንግስ እውቅና ውጭ ከዋና ከተማዋ እንዳይወጡ ከለከለች፡፡ ሀገሪቱ በዲፕሎማቶች ላይ ይህን…"} {"text": "አሁን ወሸንግተን ዲሲ እንንኖራለን። ግማሻችን አማራ ስንሆን ግማሻችን ኦሮሞ ነን። ጉራጌነቱ የት ጠፋ ያልክ እንደሆን የኢሃዲጊቱ ሚኒስተር ቪዛችንን እንዳይከለክለን ያችን የቤተሰብ ምስጢር ከሃገራችን ጋር እርግፍ አርገን ነው ዲሲ የገባነው። አሁን በነጻነት እፎይ ብለን እንኖራለን። አንበጣ እሚበረው ክንፉ እስኪወልቅ ነው እንዲሉ...እኛም እስረኛነታችን ኢሃዲጊቱ ቪዛ እስክትመታ ድረስ እንደነበር እስከዚያች ቀን አላወቅንም ነበር።"} {"text": "አሰልጣኝ ሙሉጌታ፡- አዎን፤ በሚገባ፤ እነሱ ይህን ሀላፊነት ለእኔ ከመስጠታቸው በፊት በብሔራዊ ቡድን ደረጃ የኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ረዳት ሆኜ እየሰራው ነበር፤ ከዛም ነው ምን እንደተፈጠረ ባላወቅኩበት ሁኔታ የአካባቢው የስፖርት ቤተሰብን ጨምሮ ስፖርቱን በቅርቡ ጠንቅቀው የሚያውቁት የክለቡ ሰዎች በተጨዋችነት ዘመኔ ያለኝን የመጫወት ልምድ እና በተለያዩ አሰልጣኞችም የሰለጠንኩ በመሆኑ ከዛም ባሻገር ደግሞ ወደ ማሰልጠኑም ሙያ ከመጣው በኋላ የተለያዩ የሀገራችን አሰልጣኞች ረዳት አሰልጣኝ ሆኜም በመስራቴና በዛ ውስጥም የሀገሬን ብሔራዊ ቡድን በሚያክል ደረጃም ረዳት ሆኜም ስለሰራው ከዛ በመነሳት ነው ሹመቱን ለእኔሊያፀድቁልኝ የቻሉት፤ ከዛ ውሳኔ ላይ ከደረሱም በኋላ ለበርካታ ዓመታት የተጫወትኩበትን የቀድሞ ክለቤን ማገልገል አለብኝ በሚልም ውሳኔያቸውን ወዲያው ተቀበልኩ፤ ሐዋሳ ከተማን ለማሰልጠን አሁን ላይ የመጣሁበት ጊዜ ትክክለኛው ሰዓት ላይ ነው፤ ቡድኑን የማሰልጠን ብቃቱም አለኝ፡፡"} {"text": "“ከሁለት ሺህ ዓመት በፊት የኖሩ ህዝቦችን አጽም በወስድንበት ጊዜ ባለፉት ሁለት ሺህ ዓመታት ወደ ደቡብ አፍሪካ ከፍ ያለ ፍልሰት እንደነበር ተረድተናል፡፡ ከምስራቅ አፍሪካ የእረኞች ፍልሰት ነበር፡፡ ከምዕራብ አፍሪካ የፈለሱት ደግሞ የብረት ስራ ዘዴዎችን እና ሌሎችንም ይዘው ነው የመጡት፡፡ ይህ በደቡባዊ አፍሪካ የሚኖሩት ላይ በሙሉ ተጽእኖውን አሳርፏል፡፡ ከአዲስ መጤዎቹ ጋር ተዳቅለዋል፡፡ ይህ ማለት ከዚህ ቀደም የነበሩ የቁጥር መላምቶች በሙሉ ዝቅ ያሉ ግምቶች ነበሩ፡፡ በድንጋይ ዘመን ከሁለት ሺህ ዓመት በፊት ይኖር በነበረው ታዳጊ ላይ ከዚህ ቀደም የነበረውን ትንተና እንደገና በመመልከት በአሁኑ የሰው ዘር መካከል ያለውን የመለያየት ጥልቀት ስንፈትሽ ግምቱ 300 ሺህ ዓመት ወደ ኋላ አስጉዞናል፡፡ በአሁኑ የሰው ዘር መካከል ያለው የመለያየት ጥልቀት አገኘን ማለት ማለት የዛሬ ዘመን ሰው የተለወጠው ክፍለ ጊዜ በፊት ነበር ማለት ነው” ይላሉ የኡፕስላ ዩኒቨርስቲው መምህር፡፡"} {"text": "ከውኃ ማጠራቀሚያ የውኃ ማጠራቀሚያ, በአቅራቢያ የሚገኘውን የጋዝ ውሃ ማጠራቀሚያ ወይም ከዋና እስፓራ ጋር የተገናኘው በቤት ውስጥ የውኃ ማጠራቀሚያ ግድግዳ ውስጡን ይመልከቱ."} {"text": ""} {"text": "የፈረንሳይ: የሩስያ: የቻይና: የጃፓን: የስፔን: የዓረቦች: የጀርመን: የጣልያን: የመክሲኮ: የብራዚል: የአርጀንቲና: ወዘተ፡ ምሁራን: ተመራማሪዎች: ሊቃውንቶች: ፕሮፈሰሮች: የተክኖሎጂ ፈጣሪዎች: ወዘተ፡ እኮ፡ እንግሊዝ ቋንቋ አይናገሩም: በቃንቃቸው ነው የሚማሩት የሚናገሩት:: ስለዚህ እንግሊዝ ቋንቋ ደባልቀው፡ ጨማልቀው: ጨፋልቀው: ስለማይናገሩ: ምሁራን ሊቃውንት አይደሉም ማለት ነው ወይ?????? ምነው በአገራችን: እንግሊዝ ቃላቶች ደባልቆ፡ ጨማልቆ: ጨፋልቆ፡ መናገር የስልጣኔ፡ የትምህርት መለኪያ ተደርጎ የሚወሰደው!!!! ታድያ የት አለ የሚንኮራራበት “የ3000 አመታት ስልጣኔ: ልዩ ቋንቋ: ና ፊደሎች እና ታሪክ ?????????"} {"text": "አዲስ አበባ፤ ጥር 18/2013(ኢዜአ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ወረራ፣ በባለቤት አልባ ህንጻዎች፣ በጋራ መኖሪያ ቤቶችና በቀበሌ ቤቶች ዙሪያ ያካሄደውን ጥናት ይፋ አደረገ። በጥናቱ መሰረትም 13..."} {"text": "በእርግጥ አሁን በአለው እጅግ የተወሳሰበና ግራ የሚያጋባ ዓለም የየአገሮችን የወደፊት ዕድል መወሰን ያስቸግራል። ሁሉም ነገር ከገበያ አንፃር በሚታሰብበት ዓለም ስልጣኔና የሰው ልጅ ትርጉም እያጡ መጥተዋል። የየአገሮች ዕድገት መለኪያ ንግድና ብዙ ትርፍ ማካበት ሆነዋል። ውብ ውብ ከተማዎች፣ ጥበብና ድራማ፣ ለሰው ልጅ የሚስማሙና፣ ከአካባቢውና ከአየሩ ሁኔታ ጋር የሚሄዱ የቤት አሰራሮች ከረዥም ጊዜ አንፃር ታስበው አይሰሩም። በእኛ አገርና በሌሎች የሶስተኛው ዓለም አገሮች ያለው ከፍተኛ ምሁራዊ ክፍተት ኢንቬስተር ነን የሚሉት እንደፈለጋቸው እየገቡ እንዲፈተፍቱ አመቺ ሁኔታ ፈጥሮላቸዋል። በዚህም ምክንያት የተነሳ ሰፊው ህዝብ በአገሩና ለሀብቱ ባይተዋር በመሆን፣ እንዲሁም ደግሞ በፍርሃት በመዋጥ በአሰቃቂ ሁኔታ ውስጥ እንዲኖር ተገዷል። አገሮችና ህዝብ ታሪክ የሚሰራባቸውን የሚሰሩ መሆናቸው ቀርቶ ጥቂት አዋቂ ነን ባዮች ውስጥ ካለው ኃይል ጋር የእጅና ጓንቲ በመሆን አገር እያፈራረሱ ነው። ይህንን ዐይን ያወጣና ታሪከ-ቢስ ተግባር የሚቃወሙ ደግሞ አናርኪስቶችና አሸባሪዎች ወይም ግራዎች አየተባሉ ይወነጀላሉ። ይህን ሁሉ የሚመለከተው ነገሩን ባለመረዳት ዝም ብሎ “ሌሎች ሲዘርፉ እኔም አብሬ ልዝረፍ“ በማለት አብሮ አገር ያወድማል፤ ታሪክ ያበላሻል። ይህንን ዐይነቱን እጅግ የዘገነነ ሁኔታ እስከመቼ ድረስ ነው ውጦ የሚተኛው? በካፒታሊስት አገሮችም ኢንቬስተሮች ነን የሚሉ ብዙ ነገሮችን እየተቆጣጠሩና እያበላሹ መጥተዋል። ይህንን አስመልክቶ ሰሞኑን እዚህ የምኖርበት ከተማ ውስጥ የቀኝ ኮንሰርቫቲቦች፣ ዘ ወርልድ የሚባለው ጋዜጣ ላይ ታትሞ የወጣ፣ ስለቤት አዲስ የአሰራር ባህል ላይ ሰፊ ዘገባ ቀርቧል። በትንተናው መሰረት ባለፉት ሰላሳ ዐመታት ከንጹህ የኢኮኖሚና የትርፍ አንጻር ብቻ ታስበው የሚሰሩ ቤቶች የየከተማዎችን ስዕሎች እንደቀየሯቸውና፣ በሰው የህሊና አወቃቀር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደር እንደቻሉ ይዘግባል። ከማዕከለኛው ዘመን ጀምሮ ሲወርድ ሲዋረድ ከመጣው የመኖሪያ ቤቶች አሰራር፣ ሱቆችና ትላልቅ የመንግስታት ህንጻዎች ጋር ያወዳድራል። በመሆኑም ይላል፣ የሚሰሩት አዳዲስ ህንጻዎች በሙሉ የተወሰነ የጂኦሜትሪን ቅርጽ የማይከተሉና ሀርሞኒየስ ባህርይ የሌላችውና እንዲሁም ዘላቂነት እንደሌላቸ ቁልጭ አድርጎ ያስቀምጣል። በሌላ ወገን ደግሞ በጥንቱ ዘመን መኖር፣ ዕውቀት መቅሰም፣ ባህላዊ ክንዋኔዎች፣ መጻህፍት ቤቶች፣ የሚያማምሩ ቡና ቤቶች ወዘተ… አንድ ላይ ሆነው የሚገነቡ ነበሩ በማለት ትዝታ ውስጥ ይከተናል። ትላልቅ ግቢዎች፣ ሰፊ ጓሮ ሲኖራቸው ኗሪውን የሚያገናኙ ነበሩ። የዛሬው የህንፃ አሰራር ከኢኮኖሚ አንጻር ብቻ የሚሰራ በመሆኑ የከተማዎችን ውበት እያበላሸና የህዝቡን የማሰብ ኃይል እያዘበራረቀው ነው በማለት ያለውን ቅሬታ ያስቀምጣል። ይህም የሚያመለክተው ዕድገትንና አጠቃላይ የሆነን የኑሮ ስልት በሚመለከት አሁንም ውይይት ይካሄዳል። ጥቂት አዋቂ ነን የሚሉ ሰዎች በአንድ አገር ላይ መወሰን እንደሌለባቸው ያመልክታል። ይህ ዐይነቱ ክርክር ከኢኖሚክስ አንስቶ እስከትምህርትና፣ እስከሌሎችም ድረስ የሚዘልቅ ነው። ጥቂት ኤሊት ነኝ በሚለው፣ በኤንቨስተሮችና በህዝቡና ሰፊ ምሁራዊ ዕውቀት ባላቸው ዘንድ የጦፈ ክርክር ይካሄዳል።"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": ""} {"text": "መጀመሪያ ያሰብነውን ነገር በጨዋታው ለውጠናል ብዬ አላስብም። መጀመሪያም በጋራ ኳስን የመጫወት እቅድ ይዘን ነበር ስንጫወት የነበረው። ማለትም ኳስን ይዘን መስርተን ለመጫወት። በዚህ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ደግሞ የሚፈጠሩ ክፍተቶችን አህመድ ፍጥነቱን ተጠቅሞ እንዲጠቀም ነበር ያደረግነው። ምክንያቱም አዳማዎች ግጥግጥ ብለው ስለነበር ሲከላከሉ የነበሩት እነሱን ለመዘርዘር ወደ መስመር ኳሱን ማውጣት ነበረብን። ከዚህ በተጨማሪ ግን ተጋጣሚን ማስከፈት ስለነበረብን አልፎ አልፎ ረጃጅም ኳሶችን ተጠቅመናል።"} {"text": "ሞጌው ሲወጣና ሲገባ እየየ እያለ ቢያስቸግራቸው አባቱ እግሩ ላይ ወድቀው የፍቅረኛውን ፎቶ ቀሙትና አርፎ ስራውን እንዲሰራ ቃል አስገቡት፡፡ እንኳን ሴት ወንድ በቁሙ የሚያሸና የነበረው ጀግና፣ ሁሉን ነገር ትቶ የአባቱን ቃል አክብሮ፣ የሆዱን በሆዱ አድርጎ መኖሩን ቀጠለ፡፡"} {"text": "አንድ ኩባንያ ለመባረር በቂ ምክንያት ከሌለው ፣ የሕግ አስፈፃሚው ከፍተኛ ፍትሃዊ ካሳ ሊጠይቅ ይችላል ፣ ግን ከትርፍ ሰጭው ዳይሬክተር በተቃራኒ የሥራ ስምሪት ውሉን እንዲቋቋም ሊጠይቅ አይችልም ፡፡ በተጨማሪም ፣ ልክ እንደ አንድ ተራ ሰራተኛ ፣ የሕጋዊው ዳይሬክተር የሽግግር ክፍያ የማግኘት መብት አለው። እሱ ካለው ልዩ አቋም አንፃር እና ከኃላፊው ዳይሬክተሩ አቋም በተቃራኒ የሕግ አስፈፃሚው ዳይሬክተር በሁለቱም መደበኛ እና ተጨባጭ ምክንያቶች ላይ የቅጣት ውሳኔን መቃወም ይችላል ፡፡"} {"text": "ወደ አዲሱ ገበያ መስመር ሲጓዙ በሚገኘው ሾላ ገበያ በዓሉን ሞቅ ደመቅ ለማድረግ ዶሮ፣ ሽንኩርት፣ ቅቤና በግ ለመግዛት አባወራዎችና እማወራዎች ከወዲህ ወዲያ ይላሉ፡፡ ወ/ሮ ሰላማዊት አበራ፤ ሽንኩርት 16 ብር መግባቱ ሻጩና ሸማቹ ያመጣው ትርምስ እንጂ የሽንኩርት እጥረት ተከስቶ እንዳልሆነ ይናገራሉ “ከዚህ በፊትም በእንቁጣጣሽ ጊዜ ሽንኩርት 20 ብር መግባቱን አስታውሳለሁ፡፡ ሸማቾችም በዓል ሲሆን እናበዛዋለን፡፡ ሻጩም የሸማችን ፊት እያየ ዋጋ ይቆልላል” ሲሉ አማረዋል፡፡ በመሆኑም ደረቅና ጥራት ያለው ሽንኩርት በ16 ብር ሲሸጥ መለስ ያለ ጥራት ያለው በ14 እና በ15 ብር እየተሸጠ ነው፡፡"} {"text": "1ኛ. የውስጥ ክፍፍልን መደበቅና ማድበስበስ ነው። ህወኣት ጭራሽ በውህደቱ አልታቀፈችም። አዴፓና ኦዴፓ ፍጥጫ ላይ እንዳሉ እናውቃለን። ይህ በንዲህ እንዳለ ነው እንግዲህ የ“ውህደት” ትረካ እየጦዘ ያለው። “ጎረቤት ሆነን መኖር አልቻልንምና እስቲ ደግሞ ቤተሰብ ሆነን እንሞከር፣ በዚያውም ጸባችን እንዳይታወቅብን ለመደበቅ ይመቻል” አይነት ሽንገላ። አይመስልም፣ አያሳምንም! “Dhoksuun fanxoo hin fayyissuu” የምል የኦሮሞ ተረት አለ፣ “በመደባበቅ ከቂጢኝ አይዳንም” እንደ ማለት!"} {"text": "ብዋሕዲ መሰረታዊ መግብን መኣዛዊ መግቢ ቆልዑን ብዝያዳ ዝተጠቕዐ ዞባታት ኤርትራ፣ ሰሜናዊ ቀይሕ ባሕሪ፣ ዓንሰባን ጋሽ ባርካን ምዃኑ ዘተሓሳሰበ UNICEF፣ ካብ ጠቕላላ ብዝሒ ናይቲ በቲ ኩነታት ዝተጸልወ ኣስታት 2 ሚልዮን ህዝቢ ፣ እቶም 60 ሚእታዊት ትሕቲ 18 ዓመት ዝዕድሚኦም ምዃኖም ኣስሚርሉ።"} {"text": "“ክንየው ምስሕሓባትን ግጭትን፡ ምዕዶታት ምስፋሕ” (ካብ ፍድቕዲ 104-105) ከምዘድሊ ዘተሓሳስቡ ቅዱስነቶም፡ “ኣዋጋዪ ወይ ኣብ ከፊላዊ መዳይ ዕጹው ኰይኑ ዝተርፍ፡ ድሩታት ንዝዀኑ ትጽቢታት ንምስናፎም” ብኣማዞን ንኽትብዳህ ምፍቃድ የድሊ፡ እቲ ራብዓይ ምዕራፍ “ናይ ዝተፈላለያ ኣቢያተ ክርስቲያንን ዝተፈላለያ ሃይማኖታት ሓባራዊ ናብራ” (ካብ ፍቕዲ 106-110) ብዝብል ርእሰ ጉዳይ ብዘቕርቦ ሓተታት ዝድምደም ክኸውን እንከሎ፡ “ምእመናን - ኣማንያን ንናይ ሓባር ናብራ ብሓባር ዝዋስኡሉን ናይ መዛተይ ዓውዲ” ከለልዩን ቅዱስነቶም የተሓሳስቡ። “ናይ ሓባር ቃልሲ ከመይ ቢሉ እዩ ዘይክኡል ዝኸውን? ንኣማዞናውያን ድኻታት ንምክልኻል ከመይ ቢልካ እዩ ብሓባር ዘይምጽላይን ዘይምዕያይን ዝከኣል”? ዝብል ሕቶ የቕርቡ።"} {"text": "የዒምራን ባለቤት (ሐና) «ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን (ፅንስ ከሥራ) ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ (አስታውስ)፡፡"} {"text": ""} {"text": "የሱዳን ጦር የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ መግባቱ የሱዳን ሕዝብ ፍላጎት ሳይሆን የሌላ አካል አጀንዳ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። March 9, 2021"} {"text": ""} {"text": "የአማራ ክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች የፀጥታ ችግር ፈጥረዋል የተባሉ 224 ሰዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን አስታወቀ። የአማራ ክልል..."} {"text": "“ሌሎች አገሮች ላይ፣ ጫና አናደርግም። እንዲህ አድርጉ… እንዲያ ሁኑ አንልም” የሚለው የዶናልድ ትራምፕ ንግግር፣ ለብዙ የአፍሪካ መንግስታት፣ በጣም አስደሳች ሊሆን ይችላል። ይህም ብቻ አይደለም። ሃሙስ እለት ለጉብኝት አሜሪካ የገቡት፣ የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴረሳ ሜይ፣ ተመሳሳይ ሃሳብ ሰንዝረዋል። “ሌሎች አገሮችን በኛ አምሳል ለመቅረፅ ጣልቃ መግባት… ከእንግዲህ አይደገምም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሯ። “ኪሳራ እንጂ ትርፍ የለውም። ጊዜው አልፎበታል” የሚል መልእክት ነው ያስተላለፉት።"} {"text": "“ካፍ የማንንም ሀገር ላይሰንስ አላደሰም ይሄ ውሸት ነው፡፡ ገንዘብ የማይከፈለውን የራሱን አውጥቶ የሚሰራ ባለሙያ ሚዲያው ሊጠብቅልን ይገባል ። ከውጪ ተጨዋቹን ለማሳመጽ የሚደረግ ሙከራ አለ ፣ በጥቂት ግለሰቦች የሚደረግ ዘመቻ በተመለከተ መረጃው አለን ይህን ጉዳይ ለማስቆም በዚህ መግለጫ ብቻ አንቆምም” ሲሉ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል ፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ""} {"text": "አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በወንጀል ስነ-ስርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ህግ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ..."} {"text": "በዚህ አጋጣሚ ሼህ አል አሙዲን እና መሃንዲስ ተክለብርሃን አምባዬ ተጨዋቾቻችንን ለማበረታታት የአደረጉት ድጋፍ የሚያበረታታ መሆኑ አይካድም:: ምስጋናችንም ይደረሳቸዉ::"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰኑይ፡ ሳይንስን ተክኖሎጂን / ሕርሻ"} {"text": "አቶ መለስና ወያኔ እንዲያው እስከዚህ ድረስ የውስጥ የዘረኝነትና የጥላቻ ስሜታቸውን ለመቆጣጠር እስኪያቅታቸው ድረስ ይህንን ያህል በአደባባይ እስከመዘርገፍ የደረሱ እየሆኑ መጡ ማለት ነው፡፡እኔ ይህ አይነት ጠባብ ብሄርተኝነትና ዘረኝነት የጤነኝነት አይመስለኝም፡፡ይህ የለየለት እብደት ነው በራሱ፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚደግፉትን የፖለቲካ ቡድን አርማ ወይም ሰንደቅ አላማ በመያዝ ትዕንት ማድረገ የተለመደ ተግባር እየሆነ ነው፡፡ ሰንደቅ አላማ ማውለብለብ ወይም መስቀል (flag waving/hoisting) አንዱ ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት መገለጫ ነው፡፡ በኢንተርኔትም በተለይ በማህበራዊ ሚዲያም ጭምር የሚደግፋትን ቡድን ሰንደቅ አላማ ማግዘፍ፣ ማግነን ብሎም ለሌሎች ሰዎች ማጋራት በስፋት ይስተዋላል፡፡ ታዲያ የኔ ብቻ ነው ትክክል፣ የሌላውን ሰንደቅ አውርዶ መስቅል እንዲሁም በሌሎች ሰዎች ንብረትና መብት ላይ ጣልቃ እየገቡ ሰንደቅ አላማ መስቀል ተገቢ አይደለም፡፡ ስለሆነም ወዳልተፈለገ ፉክክር ሳይገባ በሰልጠነ መንግድ መብታችንን መጠቀም የመብቱን ዓላማ ማሳካት ተገቢ ነው፡፡"} {"text": "እኛ ግን ጸግወኒ ማእጾ አፍ እንተ ይእቲ አርምሞ ለትእግስትከ ከመ አእምር አቅሞ የሚለውን ታላቁን ጸሎት ልንጸልየውና በሥርዓትና በአግባብ ለሌላው መጠቋቆሚያ ላለመሆን በመጠንቀቅ ልንኖር ይገባል፡፡ ከጌታችንና ከአባቶቻችን የተማርነው፤ እንዲሁም ወርቄን በቅኔ የሚዘልፉ አባቶች የሚያስተምሩን ይህንኑ ነውና፡፡ ለሁሉም አምላካችን ልቡና ይስጠን፡፡ እኛ ግን ጸግወኒ ማእጾ አፍ እንተ ይእቲ አርምሞ ለትእግስትከ ከመ አእምር አቅሞ የሚለውን ታላቁን ጸሎት ልንጸልየውና በሥርዓትና በአግባብ ለሌላው መጠቋቆሚያ ላለመሆን በመጠንቀቅ ልንኖር ይገባል፡፡ ከጌታችንና ከአባቶቻችን የተማርነው፤ እንዲሁም ወርቄን በቅኔ የሚዘልፉ አባቶች የሚያስተምሩን ይህንኑ ነውና፡፡ ለሁሉም አምላካችን ልቡና ይስጠን፡፡"} {"text": "በሳምንቱ መጀመርያ ፊፋ የ2012 የእግር ኳስ ኮከቦችን በየዘርፉ የሸለመ ሲሆን ሊዮኔል ሜሲ ለአራተኛ ጊዜ የዓለም ኮከብ ተጨዋች ሆኖ በመመረጥ የመጀመርያው ተጨዋች ሆነ፡፡"} {"text": "የናይለን ተንሸራታች ጥሩ ተጽዕኖ የመቋቋም እና የድካም መቋቋም ችሎታ አለው ፣ እናም ንዝረትን የመቋቋም ችሎታም በጣም ጥሩ ነው ፡፡ የክሬን ናይለን ተንሸራታች የብረት ተንሸራታቹን ይተካዋል ፣ ይህም የጥገና ወጪዎችን ከመቆጠብ አልፎ የአካባቢ ብክለትን ጫናም ይቀንሰዋል።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "⑦ ክፍት የሙቀት ልውውጥ ሥርዓት (Hengyanang Patent No.) - በመሣሪያው ውስጥ የማቀዝቀዝ ውሀውን ለማረጋገጥ እና ውጫዊውን ደረቅ ውሃ ከውኃው እንዳይገባ ለማድረግ. የመሳሪያውን ውድቀት ለመቀነስ ተንከባክቡ."} {"text": ""} {"text": "ከህግ አግባብ ውጭ ስለሚፈጸሙ እስራትን የሚመለከተው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቡድን (United Nations Working Group on Arbitrary Detention) እንዳመለከተው የፖለቲከኛ አንዱዓለም አራጌ እስር ዓለማቀፍ ህግጋትን የተላለፈና መሰረታዊ መብቶቹን የጣሰ ነው፡፡ Freedom Now በተባለ ተቋም የአንዱዓለምን እስር የተመለከተ አቤቱታ ቀርቦለት ሲመረምር እንደቆየ የገለጸው UN Working Group የኢትዮጵያ መንግስት አንዱዓለምን ለእስር መዳረጉ ዓለማቀፍ ህግን የጣሰ ነው፣ ስለዚህም ያለምንም ቅድመሁኔታ ከእስር ሊለቀቅ ይገባል ሲል አሳስቧል፡፡"} {"text": "በቀጣይነትም የጉባኤው ተሳታፊዎች በክልሉ ከሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎች መካከል በዋናነት የቱሉ ጎዶ፣ ሲምቦ ሎጆ፣ አብያታና ሻላ፣ ጥቁር ውሃ እንዲሁም በባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር እንስሳቶችና በኢትዮጵያ ከራስ ደጀን ቀጥሎ በርዝመቱ 2ኛ የሆነውንና 4377 ሜትር ርዝመት ያለው የቱሉ ዲምቱ (ሳነቴ) ተራራ ጭምሮ ዋነኛ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጉብኝት አድርገዋል፡፡"} {"text": "ሲጀምር በየዞኑ ከአንድ ሚሊዮን ህዝብ በላይ በነቂስ ወጥቶ በሰላማዊ ሰልፍ የጠየቀውንና ህገመንግስታዊ መሰረት ያለው በከፊል የራስገዝ አስተዳደር የክልል አደረጃጀት ራስን በራስ የማስተዳደር የህዝቦች የህልውና ጥያቄ ህገመንግስቱ በ”ሳይንሳዊ ጥናት” ውጤት መሰረት ይመለሳል ብሎ ህገመንግስታዊ አካሄድ ባላስቀመጠበት ሁኔታ በቀጥታ ህገመንግስታዊ አካሄዱን በተፃረረ መልኩ እንደዚህ አይነት አቅጣጫ ለማስቀመጥ መሞከሩ ግራ ያጋባል::"} {"text": "ኢትዮጵያኖች ትግሬዎችን ለአንድም ሰከንድም ቢሆን አትመኟቸው በጣም አጭበርባሪዎችና ኪስ አውላቂዎች ናቸው።በተለይ ቦሌ ያሉት የትግሬ ኪስ አውላቂዎች ብዙ ናቸው ተጠንቀቁ።"} {"text": "ትግበራው ብዙ አብነቶችን ይሰጠናል ፣ ግን እኛ ዳራውን ለመለወጥ እና ልዩ ቀረጻዎችን ለመፍጠር የራሳችንን ምስሎችም መጠቀም እንችላለን። ትግበራው ለሁለቱም ለ Android እና ለ iOS ይገኛል፣ አሠራሩ እጅግ በጣም ቀላል ነው። ይህ PNG ን በምስሎች እንድንፈጥር እና ለምስል አርትዖት እንድንጠቀምባቸው ይረዳናል ፡፡ የተለያዩ ስሪቶቹን እና መስፈርቶቹን በእሱ ውስጥ ማየት እንችላለን ኦፊሴላዊ ድር ጣቢያ."} {"text": "በመጫን ላይ ... የአርጀንቲና የቁማር ኢንዱስትሪ ሰፋ ያለ የህጋዊ ቅጾችን ያቀርባል ቁማር-ካሲኖዎች ፣ መጽሐፍ ሰሪዎች ፣ ግራጫማ እሽቅድምድም ፣ የፈረስ ውድድር ፣ ሎተሪዎች እና ሌሎችም ፡፡ አርጀንቲናዎች በሎተሪ ጨዋታዎች ፣ በመጫወቻ ማሽኖች እና በውርርድ ላይ በዓመት በአማካይ ከ4-5 ቢሊዮን ዶላር ቁማር መጫወት ይወዳሉ ፡፡ አርጀንቲና በደቡብ አሜሪካ ትልቁ የጨዋታ ገበያ ናት ፣ አገሪቱ 79 ካሲኖዎች እና ከ 12,000 በላይ ቦታዎች አሏት ፣ ካሲኖው በመርከብ መርከቦች ላይም ልዩ አለው ፡፡ እንዲሁም በጣም የተሻሻለ የእግር ኳስ ውርርድ ኢንዱስትሪም አለ ፡፡ መንግሥት የአርጀንቲናን የቁማር ኢንዱስትሪን በብሔራዊ ደረጃ የማቅረቡን ዕድል ያቅዳል ፡፡"} {"text": "ተጫራቾች የጨረታ ፕሮፖዛላቸውን ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ፣ የተጫረቱበትን ድርጅት ስምና የጨረታ ቁጥሩን በመጥቀስ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ መጋቢት 16/2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡"} {"text": "የሚያናድዱንን ነገሮች ብንመዘግብና ብናሰላስላቸው የሆነ አይነት ድግግሞሽ እየታየን ይመጣል፡፡ ይህ ደግሞ ራሳችንን የበለጠ እንድንረዳ ያደርገናል፡፡ ራሳችንን ስናውቅ የምንሄድበትን መንገድ እና እንዴት እንደምንደርስ ግልፅ ስለሚሆንልን የተረጋጋና ንዴትን መቆጣጠር የሚችል ሰው እንሆናለን፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፕሪሚዬር ሊጉ ሻምፒዮን እንዲሁም በተለያዩ ደረጃዎች የውድድር ዘመኑን ለጨረሱ ክለቦች እና ኮከብ ተጨዋቾች ከፍ ያለ የገንዘብ ሽልማት የሚሰጥበት አቅጣጫም የሚያስፈልግበት ደረጃ ላይ መድረስ ተገቢ ይሆናል፡፡"} {"text": "ይህን ትችት አንብቦ ከተጨባጭ መረጃዎች ጋር እያመሳከረ ከመመዘን ይልቅ፣ “ኢህአዴግ ተሰደበብኝ”፣ “መንግስት ተነካብኝ” ብሎ የአካኪ ዘራፍ ፉከራ ለማዥጎድጎድ የሚነሳ ጭፍን ደጋፊ እንደሚኖር አያጠራጥርም። “መረጃ ገደል ይግባ፤ ኢህአዴግ የሚነግረኝን ብቻ ነው የማዳምጠው” የሚል ከሆነ ምን ይደረጋል? ምናልባት ራሱ ኢህአዴግ፣ “የዲሞክራሲ ግንባታ በኢትዮጵያ” እንዲሁም “የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ” በሚል ያሳተማቸውን መፃህፍት ገለጥ ገለጥ አድርጎ ለማንበብ ቢሞክርስ? እነዚሁ መፃህፍት ውስጥ፣ ስለ ሃብት ብክነትና ስለ ሙስና የተፃፉ ነገሮች አሉ።"} {"text": ""} {"text": "አንዳንድ ልሂቃን ‹የተወሰኑ የሕግ አካላት በሠሩት ስሕተት እንዴት መንግሥት ይቀጣል?› የሚል መከራከሪያ ያቀርባሉ፡፡ መንግሥት ድሮውንም በሰዎች የሚመራ መዋቅር ነው፡፡ መንግሥት የሾማቸው ሰዎች ለሚሠሩት ስሕተት አንዱ ተጠያቂም ራሱ መንግሥት ነው፡፡ ለዚህም ነው በሌሎች ሀገሮች የበታች አካላት ለሠሩት ስሕተት ከፍተኛ ኃላፊዎች ሥልጣን እስከ መልቀቅ የሚደርሱት፡፡"} {"text": "ፍራንቼዝቼክ የ franchise እድሎች እና ለሽያጭ የሚሸጡ ዓለም አቀፍ የ franchise አጋጣሚዎችን በዓለም ዙሪያ የሚያገለግል የፍራፍሬ ፍሰት ማውጫ ማውጫ ነው ፡፡ የሚሸጥ የእኛ ዓለም አቀፍ የፍራፍሬ ፍራንችስ መጠሪያ ማውጫችን እ.ኤ.አ. በ 1999 የተቋቋመ ሲሆን ብዙ የተለያዩ የፍራንሽ ፍሬዎችን ዓይነቶች መረጃ ይሰጣል ፡፡"} {"text": "በጀርመን አገር በሙኒክ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ( እኤአ በኦክቶበር 12.2019) በኮሚኒዩቲያቸው አስተባባሪነት በኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር አዲሱን ዓመት 2012ዓ/ምን ባንድ ላይ ተስባስበው ቤተስባዊ መልክ ባለውና በደመቀ ሁኔታ አክብረዋል። » Weiterlesen"} {"text": "በፍርድ ቤት ውስጥ ለመገልገል የሚደረጉ መስተንግዶዎች በሰልፍ የሚፈፀሙ ሲሆን ይህንንም አካላዊ ርቀትን በጠበቁ መልኩ ማድረግ ይቻል ዘንድ ተገላጋዮች ቆመው የሚጠብቁበትን ርቀት በምልክት ማሳየት ያስፈልጋል፡፡"} {"text": "ሰሞኑንን የቀድሞው የመከላከያ ኤታማጆር ጀነራል ጻድቃን ቀይ ባህርን አስመልክቶና ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ አገር መሆኗን አንተርሰው ያቀረቡት ትንተና፣ ስጋት፣ አደጋ… ማንም ዜጋ ሊጋራው እንደሚገባ ስምምነት አለ። ጻድቃን የበሰለ ሙያዊ አስተምህሮት አቅርበዋል። ይሁን እንጂ ይህንን ሁሉ ያወቁት ዛሬ ከ30 ዓመታት በሁዋላ ነው እንዴ? የሚል ጥያቄም ተነስቶባቸዋል። ለምንስ ዛሬ አነሱት? ድሮ የጋረዳቸው የትኛው ስራቴጂ ተበላሸ? የትኛው ህልም በነነ?"} {"text": "ማህበሩ ባሳለፍነው በጀት ዓመት በዕቅድ ከያዛቸው ተግባራት መካከል፡– የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን በማቅረብ የአረሙን ስርጭት መቀነስ፣ ለየክልሉ የአካባቢ ጥበቃ ቢሮ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና መስጠትና የሳይንሳዊ የቁጥጥርና ክትትል አሰራሮችን መዘርጋት ይገኙበታል።"} {"text": "ወደ ኢትዮጵያ የጉዞ ማስጠንቀቂያው ዜጎቹ ከሕዝባዊ ተቃውሞ ወይም ስብስብ አንዲርቁ፣ ሁልጊዜም ያሉበትን አካባቢ ሠላም እንዲገመግሙና ለደኅንነታቸው እንዲጠነቀቁ አሳስቧል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ZhongShan Flex የመብራት መፍትሄዎች ነጠላ ቀለም & ድርድር ዓይነት ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "አሁንም እንደግመዋለን! የኢትዮጵያ ችግር ጸረ ሰብ፣ ጸረ ሀገርና ሕገ ወጥ የሆነው አገዛዙ የተዋቀረበት ርዕዮተ ዓለምና የተመሰረተበት ሕገ መንግሥት የሚሉት የፋሽስት ወያኔና የናዚ ኦነግ የቅሚያና የግድያ ነው። ማንም ገዢ ነኝ የሚል ከአፉ ማር ቢዘንብ እንኳ ተፈጻሚ የሚደረገው ይህ ጸረ ሰብ፣ ጸረ ሀገርና ሕገ ወጥ ርዕዮተ ዓለም ነው የወለደው ሕገ አራዊት ነው። ጸረ ሰብ፣ ጸረ ሀገርና ሕገ ወጥ የሆነው የወያኔ ሕገ አራዊት እስካለ ድረስ የሕግ የበላይነት፣ ንብረት የማፍራት፣ ዜጋ የመሆን፣ የሕይወት ጥበቃ፣ ወዘተ የሚባሉ መብቶች የሉህም።"} {"text": ""} {"text": "መንግስቲ ኲናት ኣዊጁ ክብል ግንባር ሓርነት ኦሮሞ/ኦነግ/ ከሲሱ።ኣስመራ ዝተኻየደ ውዕል ተግባራዊ ከይኸውን መንግስቲ ዕንቅፋት ይፈጥር ኣሎ ክብሉ ኣቦ መንበር ግንባር ሓርነት ኦሮሞ ኣቶ ዳዊት ኢብሳ ገሊጾም።"} {"text": "የሆነስ ሆነና፣ መባረር እና ማባረሩንስ እንደፍጥርጥራቸው። ግን ግን …”እነዚህ የታገዱት ሦስት ግለሰቦች በነበራቸዉ ኃላፊነት ልክ ለመስራት ዝግጁ ሲሆኑ በማንኛዉም ሰዓት መመለስ እንደሚችሉ ፓርቲዉ ወስኗል” ሲባል፤ ምን ማለት ነው ብለህ ጠይቀሃል?!"} {"text": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኝ የታቦት ማደሪያን ከተለያዩ እምነት ተከታይ አባቶችና ምእመናን ጋር በመሆን ፅዳት አከናውነዋል።"} {"text": "ንሱ ንነብስና ከነሞጉስ፡ ንባህልናን ታሪኽናን ከነዐቢ ምእንቲ ኢልና ንዛረበሉ ነገር ኣይኮነን። ሕብረተሰባት ወይ ህዝብታት ካብ ንኣሽቱ ስድራቤታትን እንዳታትን እናተኣከቡ ናብ ደረጃ ሃገር ይበጽሑ። ኣብ ነንበይኖም ታሪኻዊ እዋናት ከኣ ነንበይኑ ዓይነት ኣተዓባብያን ምዕባለን ክሕዙ ይኽእሉ። ኣብዛ ሃገር ንዝተፈላለየ እንተታት ዋሕስ ኢልካ ክትዛረበሉ እትኽእል ርግኣት ኣሎ። ካበይ’ዩ ግን መጺኡ እዚ ሃገር እዚ? ከመይ ኢሉ እዩኸ ሃገር ኮይኑ? ኣብ መስርሕ ናይ ህንጸት ሃገር ብማሕበራውን ባህላውን ጎድንታቱ፡ ብኻልኦት ዝተፈላለዩ መለክዒታት ኣብ ምንታይ ደረጃ ይርከብ? ንዂሉ ናይ ሃገራዊ ህንጸት መስርሕ ጸንቂቑ ወጺእዎ’ዩ፡ ሓሊፉዎ’ዩ ኢልካ ክትጀሃር ኣይትኽእልን። ዋላ በቲ ዝተሓፍሰ ተመኩሮታት’ውን ብዙሕ ትጀሃረሉ ነገር የለን። ምኽንያቱ ቀጻሊ፡ ዲናሚካዊ መስርሕ ስለዝኾነ። ግን፡ ርግኣት፡ ዕብየት፡ ተጻዋርነት ናይ ሓደ ህዝቢ ካብ ባዶ ዝብገስ ኣይኮነን። ከምዚኦም ዝኣመሰሉ ተርእዮታት ወይ (ሲምፕቶምስ) ኣብ ዝቕልቀለሉኸ ምስ ታሪኹን ኣተዓባብይኡን ብኸመይ መገዲ የወሓሕጦም? እንተኢልካ፡ ብወገነይ ሓድሽ ምህዞ ኮይኑ ኣይርኣየንን። እቲ ተጻብኦታት ኣብ ዝሓለፈ ልዕሊ 10 ዓመታት እንተርኢናዮ፡ እዚ ንእሽቶ ህዝብን ንእሽቶ ሃገርን ንዂሉ ስለምንታይ ኢዩ ክጻወሮ ክኢሉ? ህዝቢ ኤርትራ ወይ ንሕና ባዕልና ጥራይ ዘይኮነስ፡ ጸላእቲ’ውን ዝፈልጥዎ’ዩ። ምናልባት ዓው ኢሎም ክምስክርሉ ኣይደልዩን ይኾኑ። ግን እዚ ፍሉይነት እዚ ብቐሊል ዝርአ ኣይኮነን። ድሓር ከኣ፡ ኣብ ከምዚኦም ዝኣመሰሉ ንኣሽቱ ተርእዮታት መጺእካ፡ ናብ ገዚፍ ኣርእስታት ምእታው ንገዛእ ርእሱ፡ ነቲ ፍጻሜ ምትዕብባይ ስለዝኾነ፡ ኣብ ደረጃኡን ኣብ ዓቐኑን ጥራይ እንተሓዝናዮ ዝበለጸ’ዩ። ዳስ ተኺሉ ሰብ ዝሰኣነ’ሞ፡ ጓይላኡ ከተድምቐሉ እንተደኣ ዓዲሙካስ፡ በይንኻ ጎሮውሮው ኣብ ዝበለ ዳስ ክትኣቱ እንታይ ዘገድድ ኣለካ? ስለዚ፡ ክብረት ናይቲ ህዝቢ፡ ክብረት ናይቲ ሃገርን ክብረት ናይ ባህልታቱን ክንፈልጦን ክንርድኦን ዘለና ይመስለኒ።"} {"text": "በአዲስ አበባው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ስታዲየም፣ ንብ የሚባለውን የአየር ኃይል ስፖርት ክለብን እየወከለ በብሔራዊ ሻምፒዮናና በጦር ኃይሎች ውድድር ውጤታማ መሆን የጀመረው ምሩፅ፣ የመጀመሪያው ኢንተርናሽናል ውድድሩ በ1962 ዓ.ም. በምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ታንዛኒያ ውስጥ በ1,500 ሜትር ከኦሊምፒክ ባለወርቁ ኬፕቾግ ኬይኖ ጋር ተወዳድሮ ሦስተኛ የወጣበት ውድድሩ ነበር፡፡"} {"text": "በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲደርስ የመሩና ያቀናጁ የሕወሃት አመራሮች ለዚህ ሁሉ ጥፋት ተጠያቂ ናቸው-የቀድሞ የሕወሃት ታጣቂዎች አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ..."} {"text": "የዚህ ውስብስብ ግዙፍ መዋቅር 3 ሜትር 55 200 ፎቅ ከፍታ ያለው ግንብ ነው ፡፡ በእነዚህ ማማዎች አናት ላይ እንደ መርከብ የሆነ ነገር አለ ፣ ከገንዳ ጋር አንድ ዐውሎ ነባር ዓይነት ፡፡ ዲዛይኑ በፉንግ ሹይ በባለሙያዎች ፀደቀ ፡፡ በጣም የተወሳሰበ nedavno - በ 2010 ኩባንያ «ላስ ቬጋስ ሳንድስ» ተገንብቷል።"} {"text": "ፊሊፕም የማይታወቀው ሰውዬ ማን ሊሆን እንደሚችል ለማወቅ መንገድ ያገኛል። ጋዜጣ ላይ አንድ ማስታወቂያ ስለ ንጉስ ሉድቪግ ሙዚቃዊ አተራረክ ያያል። ወደእዛ ሲጓዝ ከብዙ አገር የመጡ የአገር ጎብኝዎችን ይጠይቃል።"} {"text": ""} {"text": "Next Postቦርዱ ከክልል መንግስታት የጠየቃቸውን ዋና ዋና ትብብሮችን አሳወቀ! አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ ጥር 10 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "አስተናጋጅፓ እ.ኤ.አ. ከ 2006 ጀምሮ አካባቢ በካናዳ ላይ የተመሠረተ የድር ማስተናገጃ አገልግሎት አቅራቢ ነው ፡፡ ኩባንያው ለተገልጋዮች በድር አስተናጋጅ የሚያስፈልጉትን ሁሉንም ባህሪዎች ለመስጠት ቁርጠኛ ነው እናም በጣም በሚያስደንቅ ሁኔታ አከናውኗል ፡፡"} {"text": "ዶ/ር ደቻሳ በጋምቤላ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በታሪክ መምህርነት ያገለገለ ሲሆን አሁን በዚያው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚገኘው የአፍሪካ ጥናትና ምርምር ማዕከል በመምህርነትና በተመራማሪነት በማገልገል ላይ ይገኛል። በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ በርካታ የጥናት ወረቀቶችን በተለያዩ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የምርምር ጆርናሎች ላይ አሳትሟል።"} {"text": "ሰዎች የራሳቸውን ታሪክ ይዘው ሊነሱ ይችላሉ። እኔም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ይሄን ነገር ሰእየሰማሁ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በ1960ዎቹ የተፃፈ አንድ ታሪክ የሚያሳየው፤ ፋሲል ቤተመንግስቱን እንደ ኖህ መርከብ አድርጎ እንደሰራው ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ያለው ታሪክ የመጣው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ነው፤ ግን ሰፊና ጥልቀት ያለው ጥናት ይፈልጋል፡፡"} {"text": "የሸላሚው የአለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ የሂዩመን ራይትስ ዋች የአፍሪቃ ጉዳዮች ተመራማሪ ላቲሻ ቤደ እንዳሉት የሄልማን ሃሜት ሽልማት የሚሰጠው በየሃገሩ የመናገር ነፃነትን በማራመድ በግል ጥረት ላደረጉና ተምሳሌት ለሆኑ ፀሃፊዎች ነው። ሽልማቱም እንደ ተሸላሚው የሚለያይ የገንዘብ ስጦታን ያካትታል። በየአመቱ የሚበረከትው ይህ ሽልማት ዘንድሮ በአለም ዙሪያ ለሚገኙ 41 ፀሃፍት ተሰጥቷል። ድርጅቱ እነዚህን ጋዜጠኞች የሸለመበትን ምክንያት ላቲሻ ቤደ ለዶቼቬለ ተናግረዋል። «ሽልማቱ የተሰጣቸው በኢትዮጵያ የነፃ ጋዜጠኞችን እጣ ፈንታ አጉልቶ ለማሳየት ነው። 4ቱ ግለሰቦች በግልፅ እንደሚታወቀው የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት እጅግ በተገደበበት ሃገር የመናገር ነፃነትን በማራመድ በግላቸው ብዙ ስቃይ ደርሶባቸዋል። ከዚህ በተጨማሪም በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን ገፅታም አጉልቶ ለማሳየትም» መሆኑን የጀርመን ሬዲዮ ቅንብር ያስረዳል።"} {"text": "ኢትዮጵያ ምናልባት በዓይነትም፣በብቃትም፣በትህትናም እንደ ማኅበረ ቅዱሳን ትውልድ ያለ በአንድ ዘመን እና በስብስብ መልክ በብዙ ውጣ ውረዶች መካከል ለስራ ጊዜውን የሰጠ ትውልድ አግኝታ ታውቃለች ወይ? ብዬ እራሴን ስጠይቅ መልስ አጣለሁ።ውስጣቸው ስለ እምነታቸው ይንተከተካል፣የአገራቸው ጉዳይ ይንጣቸዋል፣ ቂም ማንንም ላይ አይጠመጥሙም።የትኛውንም ግለሰብ በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ያከብራሉ።በትምህርት ደረጃቸው ከከፍተኛው ፕሮፌሰር እስከ አሜሪካው የጠፈር ምርምር ድረስ ተሰርማርተው ይሰራሉ።ሆኖምግን ትሑታን ናቸው።ከተሰማሩበት መደበኛ ሙያ በተጨማሪ ያላቸውን ጊዜ እንደ ሰው ሲኒማ ፣ቲያትር አልያም በእየካፌው ቁጭ ብለው ወጪ ወራጁን ሲመለከቱ አይውሉም።ይህ ማለት ግን ከኪነ ጥበብ የራቁ ናቸው ማለት አይደለም።ይልቁንም በጥበቡ ዓለም የተራቀቁበት አንቱ የተባሉ ከመካከላቸው አሉ።አሁንም ግን ትሕትናን እና እራስን መግዛት ከሁሉ በፊት የቀደመ ገንዘባቸው ነው።"} {"text": "ኣብ ሓንቲ ካብ ደሴት ኤሽያን እትነብር ቀለብ እናተሰፍረላ ንደቂ ነገሥታት ብሞግዚትነት እትዕቢ ሓንቲ ሮምና እትብሃል ሰበይቲ ነበረት። ቅዱስ ዮሐንስን ወዲ መዝሙሩ ኣብሮኮሮስን ኣብዛ ደሴት’ዚአ ወንጌል ንምምሃር መእተዊ መንገዲ እናደለዩ ኸለው፡ “ናይ ኣቦ፡ ሮምና ባሮት ኢና ነይርና። ንብዙኅ ዓመታት ጠፊእና ነይርና፡ ሕጂ ግና መጺእና ኣሎና” እናበሉ ወረ ነዝሑ። ውዳሴ ከንቱ ዘጥቅዓ ሮምና ናብ ቤታ ወሲዳ ንቅዱስ ዮሐንስ ፈላጺ ዕንፀይቲ፡ ንኣብሮኮሮስ ድማ ወራዲ ማይ ገይራ ሥራሕ ቈጸረቶም።"} {"text": "አዳም አትብላ የተባለውን የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ በመሻሩና በመብላቱ ምክንያት ከገነት ከተባረረ በኋላ የነበረው ጊዜ የስቃይ የመከራ የኩነኔ ዘመን በመሆኑ እስከ ክርስቶስ ል..."} {"text": "ኣብ የመን ኣስታት 4 ሽሕ ኤርትራውያን ከምዘለዉ ዝፍለጥ ኮይኑ፣ ናብ ዓዶም ክምለሱ ስለዘይክእሉ ኣህጉራዊ ማሕበረ ሰብ ፍሉይ ቆላሕታ ክግበረሎም ብተደጋጋሚ ይሓቱ።"} {"text": "3. የዛሬ 11 ዓመት (2002) በአማራው ክልል ከነበረው ከጠገዴ ክፍል ግጨው የተባለው የእርሻ ቦታና አብደራፊ ከተማን የሚያካትተው የታች አርማጭሆ የእርሻ መሬት ነው።"} {"text": "በሌላ በኩል ሴና የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከሁለት ወር በሁዋላ በስልጣን መቀጠል ስለማይችሉ ባስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ማድረግ እንዳለባቸው አመልክተዋል። በቅርቡ በኦሮሚያ የተፈጸመውን ማንነትና እምነት ላይ ያተኮረ ጥቃት ” ልቤን ሰብሮኛል” ሲሉ ነው የኮነኑት። ትግሉ ከስርዓቱ ጋር እንጂ አብረውን ከኖሩ ጎረቤቶች ጋር ሆኖ ሳለ የተፈጸመው ግድያ ” መውረዳችንን ይሳያል፤ ያሳዝናል” በማለት ገልጸውታል። አያይዘውም የታሰሩ የፖለቲካ መሪዎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጥሪ አቅረበዋል።"} {"text": "የማህጸን ስፔሻሊስት ጋር ደውለው ለግማሽ ሰዓት እንዳወሩ እና በመቀጠልም በአካባቢዎ የሚገኝ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ጋር እንደደወሉ ያውቃሉ ነገር ግን ምን እንዳወሩ ማንም አያውቅም።"} {"text": "ልኡክ መንግስቲ ኤርትራ፣ ኣብ ከተማ ሄልሲንኪ ምስ ዝተፈላለዩ ሰበ ስልጣን መንግስቲ ፊንላንድ ኣብ ዝተራኸበሉ፣ ፊንላንድ ኣብ መደይ ትምህርትን ካልእ ልምዓታዊ መደባትን ንኤርትራ እትገብሮ ዘላ ኣበርክቶ ኣመስጊኑ።"} {"text": ""} {"text": "ተማሪዎቹ ሌላ ስራ ስለሌላቸውና ከቤተሰብ ውጭ ስለሚኖሩ አንዳንድ መሰረታዊ አቅርቦቶች እንዲሰጧቸው ለትምህርት ሚኒስትር ያሳውቃሉ፡ ፡ አያይዘውም የትምህርት እድል እንዲያገኙና በደሞዝ ጉዳይም ድምጽ አሰባስበው ያስገባሉ፡፡ ትምህርት ሚኒስትርም ‹‹እናንተ የወጭ መጋራት ስላልሞላችሁ የጠየቃችሁት አቅርቦት አይሰጣችሁም፡፡›› ይላቸዋል፡፡"} {"text": "ህወሃት/ኢህአዴግ በተደጋጋሚ እየፈፀመ ያለው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና አፈና የለጋሽ አገራትን እጅ እያሳጠረው መጥቷል፡፡ “እርዳታው ነፃ ማህበረሰብ እንዳይፈጥር ለማፈን ይጠቀምበታል” እየተባለ በለጋሽ አገራት የሚብጠለጠለው ገዢው ኃይል ለዜጎች ስቃይ ደንታ ቢስ መሆኑን ቀጥሎበታል፡፡ ከመሬት ፖሊሲው ርዕዮተዓለማዊ ስህተት የሚነሳው ህወሃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ-ኢኮኖሚ ፖሊሲ ክሽፈቶች፤ በተዘጋ የፖለቲካ ሥርዓት እና ገበሬዎችን የራሱ ጭሰኛ ባደረገ ቀፍዳጅ ፖሊሲው በመቀጠሉ በቀላሉ በአገራዊ የምርት ክምችት መመከት የሚቻለው ድርቅ ወደ ረሃብ እያደገ ሲሄድ እየታየ ነዉ፡፡ ድርቁ ወደ ረሃብ ከማደጉ ባሻገር ረሃቡ ከውስን የተፈጥሮ ሃብት ቅርምት ጋር ተያይዞ ድንበር ተዋሳኝ ክልሎችን ወደ እርስ በርስ እልቂት መግፋቱ ተጠባቂ ስጋት ሆኗል፡፡"} {"text": "ጥቅምት 11፣ ቀደም ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አጋር የነበረው እና ታዋቂው የኦሮሞ ፖለቲካ ተሟጋች ጃዋር መሐመድ የፌስቡክ ገጹ ላይ በአዲስ አበባ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ አካባቢ ያንዣበበ ሁኔታን ገልጿል። ጃዋር መልዕክቱን ያስተላለፈው በኦሮምኛ፣ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ሲሆን፥ ጥቅል መልዕክቱ ከዕኩለ ሌሊት በኋላ ቤቱ የመጡ የፌዴራል ፖሊስ አባላት መንግሥት የቀጠረለትን የፀጥታ አካላት ጠቅልለው እንዲወጡ ማዘዛቸውን ነው።"} {"text": "የአገሪቱ ኢኮኖሚ በገንዘብ ሲተመን ከ750 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከ20 ትሪሊዮን ብር በላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡›› መረጃው በጥናት የተደገፈ ከሆነ በጋዜጦች፣ በባንኩ ድረ-ገፆች ቢወጣ መልካም ነው፡፡ የ2009 ዓ/ም የሃገሪቱ በጀት 14 ቢሊዮን ዶላር በሆነበት አገር የአንድ ዮኒቨርሲቲ ወይም የኮስ ክለብ ባጀት መሆኑን አይዘንጉ፡፡ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በገንዘብ ሲተመን ከ750 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከ20 ትሪሊዮን ብር ይሆናል ማለት የፖለቲካ ካድሬ ንግግር ያደርገዋል፡፡ የውጭ ሸቀጥ ለመግዛት ከሚያስችለው የውጭ ምንዛሪ (ዶላር፣ፓውንድ፣ ዮሮ) ሲሆኑ የኢትዮጵያ ብር 20 ትሪሊዮን ብር የአገር ሀብትን ይለካል እንጂ ሀብት አይደለም!!! ብር የውጭ ሸቀጥ የማይገዛ ወረቀት ነው!!! ዶክተር ዮሐንስ አያሌው ለህሊናዎ ይኑሩ!!! በእናንተ ዘመን የኢትዩጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉና፤ የኢብባ ምክትል ገዥ አቶ ዮሐንስ አያሌው፤ ባንኩ እንዴት እንደረከሰ፣ ሙያችሁን በውሽት እንደኮማሪት የሸጣችሁ፣ ለኢፈርት/ ሜቴክ ወዘተ ብድር የሰረዛችሁ፣ ጠሞርጌጅ ባንክን ያፈረሳችሁ፣ ወርቅ በባሌስትራ የተረከባችሁ፣ ልዑል ፀሓዬ የአባይ ፀሃዬ ወንድም የውጭ ምንዛሪ ሃላፊ አርጋችሁ ሀገር ያዘረፋችሁ፣ የአላሙዲንና የወያኔ ድቤ መችዎች መሆናችሁን ህዝብ ያውቃል!!! የሀገር ኢኮኖሚ ገድላችሆል፣ አገሪቱን ዕዳ ከታችሆል፣ በሙስና ተዘፍቃችሆል፣ የፋይናንሱን ዘርፍ አዋርዳችሆል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ንዋሪዎችን በልማት ስም እያፈናቀሉ መሬቱን መሸጥና ገቢ ማግኘት ዋናው የወያኔ የገቢ ምንጭ የሆነው፡፡ ልጅ እግር ባለጸጋዎቹ ምን ሰርተው አገኙ በእርሻ ተሰማርተው፣ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ወይስ በአገልግሎት ዘርፍ ተሰማርተው ኃብት እንዳፈሩ አይታወቅም፡፡ የባንክ ብድር የገንዘብ ምንጫቸው የሆነው ወያኔ ብድር በማቻቸላቸው ገንዘብ፣ የባንክ ብድር፣ መሬት እየገዙ ሁለት ሶስተኛ የአዲስ አበባ መሬት የወያኔ ካድሬዎች ተቆጣጥረዋል፡፡ ለጀነራል ፃድቃን የቢራ ፋብሪካ በድር ታመቻቻላችሁ ሌላ ምን ሥራ አላችሁ‹ ጊዜ ለኩሉ!!! እንደ አቶ ሱፍያን አህመድ ያለ ሌባ እንደኮበሉ ይገንዘቡ የእናንተና የወያኔ ጉድ ተቆፍሮ ይወጣል!!! ሃገር በመሸጣችሁ፣ ሙያችሁን በማርከሳችሁ፣ ነገ ለፍርድ ትቀርባላችሁ!!!"} {"text": "“ወጣቱ ትውልድ በዓድዋ ላይ በደም ማኅተም የታተመውን አንድነት ጠብቆ ሀገርን የማሻገር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ዳኝነት አያሌው March 2, 2021"} {"text": ""} {"text": "ባሳለፍነው ሐሙስ ባላንጣውን ኤቷል ደ ሳህልን 3-0 በመርታት የቱኒዚያ ሊግ 1ን ለ27ኛ ጊዜ ዋንጫ ያነሳው ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከመግጠሙ በፊት የመጨረሻ ልምምዱን አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ሰርቷል፡፡"} {"text": "ከሰባት ቀን ጥሞና በኋላ የባህር በሬን ከፍቼ፤ ዳርቻዉ ላይ እግሮቼን እንደ ቀጭኔ አንፈራጥጬ ቆሜ፤ አፌን ባህሩ ላይ ተክዬ፤ ዉሃዉን ጭልጥ አድርጌ ጠጣሁት፡፡ ይህንን ሲመለከቱ ባህሩን የሚጋሩት አገራት ነዋሪዎች፤ ደማቸዉን እንደመጠጥሁት ሁሉ ባንዴ ገረጡ። በጨለጥኩት የባህር ዉሃ ጉንጬ ሲወጠር፤ ሆዴ ሲቆዘር ጊዜ፤ ወደ አገሬ ዞሬ፤ በቀዩ አገሬ እምብርት ላይ፤ ሰማያዊዉን የባህር ዉሃ ተፋሁት፡፡ አገሬን ለሁለት ከፍሎ የሚያልፍ ታላቅ ሀምራዊ ወንዝ ተፈጠረ፡፡ ወንዙ አገሬን አልፎ ከጎረቤት እንዳያገናኘኝ፤ አፍና ጅራቱን አገናኘሁት፤ ወድያዉ እንደ ጽዮናዉያኑ እባብ፣ ታላላቅ ኮረብቶችንና ገደሎችን ዉጦ ክበብ ሠራ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ወኮነ ፡ በሱባኤ ፡ ሳድስ ፡ በሳብዕ ፡ ዓመቱ ፡ ሎቱ ፡ ይቤ ፡ አብራም ፡ ለታራ ፡ አቡሁ ፡ እንዘ ፡ ይብል ፡ አባ ፡ ወይቤ ፡ ነየ ፡ አነ ፡ ወልድየ ፡፡ ወይቤ ፡ ምንተ ፡ ረድኤተ ፡ ወተድላ ፡ ለነ ፡ እምእሉ ፡ ጣዖት ፡ ዘአንተ ፡ ታመልክ ፡ ወትሰግድ ፡ ቅድሜሆሙ ፡ እስመ ፡ አልቦ ፡ ላዕሌሆሙ ፡ ምንተኒ ፡ መንፈስ ፡ እስመ ፡ ስግመት ፡ እሙንቱ ፡ ወስሕተተ ፡ ልብ ፡ እሙንቱ ፡ ኢታምልክዎሙ ፡፡ አምልኩ ፡ አምላከ ፡ ሰማይ ፡ ዘያወርድ ፡ ዝናመ ፡፡ ወጠለ ፡ ላዕለ ፡ ምድር ፡ ወይገብር ፡ ኵሎ ፡ ላዕለ ፡ ምድር ፡ ወኵሎ ፡ ፈጠረ ፡ በቃሉ ፡፡ ወኵሉ ፡ ሕይወት ፡ እምቅድመ ፡ ገጹ ፡፡ ለምንተ ፡ አንትሙ ፡ ታመልኩ ፡ እለ ፡ አልቦሙ ፡ መንፈስ ፡ ላዕሌሆሙ ፡ እስመ ፡ ግብረ ፡ እደዉ ፡ እሙንቱ ፡ ወዲበ ፡ መታክፍቲክሙ ፡ አንትሙ ፡ ትጸውርዎሙ ፡ ወአልቦ ፡ እምኔሆሙ ፡ ለክሙ ፡ ረጽኤተ [sic!] ፡ ዘእንበለ ፡ ኀሳር ፡ ዐቢይ ፡ ለእለ ፡ ይገብርዎሙ ፡ ወስሕተተ ፡ ልብ ፡ ለእለ ፡ ያመልክዎሙ ፡ ኢታምልክዎሙ ፡ ወይቤሎ ፡ አነሂ ፡ አአምር ፡ ወልድየ ፡ ምንተ ፡ እሬሲ ፡ ለሕዝብ ፡ እለ ፡ አዘዙኒ ፡ እትለአክ ፡ ቅድሜሆሙ ፡ ወእመ ፡ ነገርክዎሙ ፡ ጽድቀ ፡ ይቀትሉኒ ፡ እስመ ፡ ተለወት ፡ ነፍሶሙ ፡ ኀቤሆሙ ፡ ከመ ፡ ያምልክዎሙ ፡ ወይሰብሕዎሙ ፡፡ አርምም ፡ ወልድየ ፡ ኢይቅትሉከ ፡"} {"text": "ፕሬዚዳንት ትራምፕን ከስልጣን ለማንሳት (ኢምፒች ለማድረግ) የተጀመረው ሙከራ ከጫፍ ደርሶ የከሸፈበት 2020፣ የሰሜን ኮርያው ፕሬዚዳንት ኪም ጁንግ ኡን ከአደባባይም ሆነ ከቴሌቪዥን መስኮት ራቅ ብለው መሰንበታቸውን ተከትሎ፣ ከእስያ አልፎ ወደተቀረው አለም የተናፈሰው #ሰውዬው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል# የሚል ድንገተኛ መረጃ ለሁለት ሳምንታት ያህል ሲያነጋግር ቆይቶ፣ ንፋስ ያመጣው ወሬ መሆኑ የተረጋገጠበት አመትም ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ህንፃውን የማስመለስ ሥራ ረጅም ጊዜ ወስዷል፡፡ ከአስራ አምስትና አስራ ስድስት ዓመት በላይ ማለት ነው፡፡ ይሄ ህንፃ የተሠራው የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ሳይመሠረት በፊት ነው፤ አዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት በሚል የተሠራው፡፡ ስለዚህ አዲስ አበባ ቻምበር ይመለስልኝ ይላል፡፡ ኢትዮጵያ ቻምበርም ይመለስልኝ የሚል ደብዳቤ ሲያስገባ ቆይቷል፡፡ በኋላ ግን እኛ ምን አልን ---- የሚመለስ ከሆነ ለኢትዮጵያም ሆነ ለአዲስ አበባ ይመለስ የሚል አቋም ላይ ደረስን፡፡ በዚህ ሁኔታ መንግስት ህንፃውን ሲመልስ ኢትዮጵያ ቻምበር በባለቤትነት ይያዘውና መጠቀሙን አብረው ይጠቀሙ ሲል፤ አዲስ አበባ ደግሞ ኢትዮጵያ ቻምበር ሳይፈጠር የራሴ ነበር ይላል፡፡ ይሄው ይጠቀሙ ሲል አዲስ አበባ ደግሞ ኢትዮጵያ ቻምበር ሳይፈጠር የራሴ ነበር ይላል፡፡ ይሄ ጭቅጭቅ በነበረበት ወቅት እኛ በጭቅጭቅ ጊዜም ገንዘብም ከምናባክን ለአንዳችን ተመልሶ በጋራ ለምን አንጠቀምም፤ ከዚያስ ለምን የራሳችንን ህንፃ አንሰራም በሚል የአዲስ አበባው ንግድ ምክር ቤት ቦታ ጠይቆ ስራ ጀምሯል፡፡"} {"text": "ኣብ መደምደምታ፡ ጉባኤኹም፡ ኣብ መደብ ዕዮታትን ቅዋምን ሰልፊ ተመርኲሱ ንዞባ ኣመሪካ ዝምልከት ኣገዳሲ ውሳኔታት ከሕልፍን ንመጻኢ መድረኽ ብብቕዓት እትመርሕ ሽማግለ ብዕዉት መንገዲ ክመርጽን፡ ኣብ ቀጻሊ ዕቤት ሰልፊ ከምቲ ዝለመድናዮ ሓድሽን ኣድማዒን ግንባር ክኸፍትን ልባዊ ትምኒተይን ትጽቢት ሰልፍናን ምዃኑ እገልጽ።"} {"text": "በካናዳ ኤምባሲ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ከጋዜጠኞች ለቀረቡባቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጡ፣ ጉብኝቱ በተለይ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የፖለቲካ አለመረጋጋት ለማሻሻል ካናዳ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ በመሥራት መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትሩ፣ በተለይ በሶማሊያና በደቡብ ሱዳን ስለሚሰማሩ የሰላም አስከባሪ ኃይሎች በጋራ ለመሥራት ማሰባቸውን ተናግረዋል፡፡ ‹‹በሰላምና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ መሥራት እንፈልጋለን፤›› በማለት፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ብሎም በአፍሪካ ሰላምን በማስከበር ወደር የሌላት አገር በመሆኗም አገራቸው በጋራ ለመሥራት እንደምትገደድ አስረድተዋል፡፡"} {"text": "ኢኮሎጂ ኢኮኖሚን ​​፣ ኢኮሎጂን እና አካባቢያዊን ማስታረቅ እንደሚቻል ለማሳየት ያለመ ነው ፡፡ የ ለመጎብኘት ወደኋላ አይበሉ forums ኃይል እና አካባቢ እና ከ 20 በላይ አባላት ያላቸውን በጣም ንቁ ማህበረሰብ ይቀላቀሉ!"} {"text": "ኣቦ ክልተ ቆልዑ ዝኾኑ ነፍስሄር ስነጥበባዊ ግርማይ ሰለሞን፡ኣብ ስርሓት ስነ-ጥበብ ኣስታት 70 ዓመታት ዝነጠፉ ኮይኖም ኣብ ምምዕባል ሃገራዊ ስነ-ጥበብ ኤርትራ እምነ-መሰረት ካብ ዘንበሩ ስነጥበበውያን ሓደ`ዮም።"} {"text": "በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ በየካ አቦዶ የወረዳ 14 አካባቢ ነዋሪዎች ምንም ባልተወያየንበት እና በማናውቀው ሁኔታ በፌደራል ፖሊስ የታጀቡ በርካታ ሰራተኞች መሬታችን እየቆፈሩ አጠር ለማጠ…"} {"text": "ከዛም በኣንዴ መግፋት የሙሁር ኣስተሳሰብ ኣይደለም።...ዲ/ን ዳኒኤል በእንደዚህ ዓይነት በኣንድ ኣቅጣጫ የሚያዩ ወገኖች የሚሰማው ቢሆን ንሮ ኣጥማቂዎች ነን ባዮችን ኣስመልክቶ ሲፅፍ … ጋሻ ኣጃግሬዎቻቸውንና ራሳቸውን ሲንጫጩ በፈራ ኣልያም በጎመጎመ ነበር። ግን እውነት ስለያዘ ቀጠለበት።"} {"text": "ወንዳታ ምልምሌ ስድብ እየተማረልኝ ነው::ጸጉሩን ላጭቼ በቅማልና ቁንጫ ከእድፍ ጋ የተባከተውን ልብሱን አቃጥዬ አዲስ የምልምል ቱታ አልብሼ ያስተማርኩት ልጅ መራመድ ጀመረ::እሰይ እሰይ...ወፌ ቆመች ወፌ ቆመች:."} {"text": "‹‹ግለሰቡ እኔ ነፍሷን ለማጥፋት አስቤ አይደለም ይላል፡፡ ስለዚህም ክሱ በአካል ማጉደል፣ አንድ ዓይኗን አጥፍቷል በሚል ይሆናል፤›› በማለት ፆታን መሠረት ላደረጉ ጥቃቶች ራሲን የቻለ ትርጓሜና ህግ ባለመሰጠቱ የተፈጠረውን የሕግ ክፍተት ወ/ሮ ሳባ ይናገራሉ፡፡"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "መናእሰይ ኤርትራ ንስደት ይውሕዝ ስለዘሎ አዋልድና ምስ መናእሰይ ተቋወምቲ ኢትዮጵያ ብፍላይ ምስ ደምሒት ሐዳረን ፍቅረን፡ የጠዓዕማ አለዋ። ሕቡእ ዓላማ ወዲ አፎም"} {"text": "በካይሮ የተካሄደው “ኩዴታ ነው? ወይስ አብዮት?”ይህ አሁን፣ አብዛኛውን ሰውን ሁሉ የሚያነጋገር አርዕስት ነው። አንድ “በሕዝብ የተመረጠን ፕሬዚዳንት የሥራ ዘመኑን ሳይጨርስ ” በአደባባይ ሰልፍና በወታደር ትዕዛዝ ከቤተ-መንግሥቱ ማባረር፣አባሮም “እሱንና ተከታዮቹን ማሰር ፣ ይህ ይቻላል ?ይህ ተገቢ ሥራ ነው? ” ብለው እራሳቸውን የሚጠይቁም ሰዎች ቁጥር ትንሽ አይደሉም።ለመሆኑስ ይቻላል? ይህ ከሆነማ የዲሞክራሲ ምርጫ ትርጉሙ ምንድነው?"} {"text": "ዶናልድ ትራምፕ በደቦ የተደራጁ ጥቃት አድራሾች ምክር ቤቱን እንዲወሩ በማነሳሳት እጃቸው እንዳለበትም ተጠቅሷል። በዚህ በእርሳቸው አነሳሽነት በተፈፀመው ጥቃትም ለአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፍ ምክኒያት ሆኗል።"} {"text": "የማነ ዘመንፈስ ከትግርኛ ጋዜጣ አንባቢነት ተነስቶ : የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ለምን እንደሆነ እካሁን ምስጢሩ ካልገባችሁ ;-ይሄ ነው:: በየቦታው ባሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስትያናት ላይ የሚፈጠረው ውዝግብ - ምክንያቱ ምን እንደሆነ ማወቅ ካሻችሁ -ይሄ ነው::"} {"text": "እርግጥ በእወቀቱ እንዳለው ቴዲ የባህል ዘፈን ለመዝፈን ግዴታ በእንኮዬ መስክ እና በኳሊ በር ወይም በጃን ተከል ዋርካ ስር እያለ መዝፈን አይጠበቅበትም። ሆኖም ግን “አርምዴ ሜሪ” ተብሎ ለትውልድ ሲተላለፍ የሚያመጣውን ጉዳት እንዴት እንደተመለከተው አልገለጸም። እስኪ አስቡት አስቴር አወቀ በአንድ ዘፈን ውስጥ “አወቀ አስቴር” ተብላ ብትጠቀስ የወደፊቱ ትውልድ አወቀ የሚባል ወንድ ዘፋኝ ነበር ብሎ ሊተረጉመው ቢችልስ? ቴዲ በጥቁር ሰው ውስጥ “ባልቻ አባቱ ነፍሶ” ያልኩት አውቄ ነው ማለቱ ብዙዎችን አሳዝኗል። የሚስራ ሰው መሳሳቱ የሚጠበቅ ስለሆነ ማመኑ አይከፋም ነበር።"} {"text": "ሺህ መሐመድ አል አሙዲ መታሰራቸው አለመረጋገጡን Honorable Dr Sheik Mohammed Hussien Ali Al-Amoudi በተሰኘው የፌስ ቡክ ገጽ ላይ ተገልጿል። ገጹ በሙስና ተጠርጥረው ከታሰሩት ዝርዝር ውስጥ ስማቸው አለመጠቀሱን፣ ይሁን እንጂ “businessman” በሚል ባቻ መጠቀሳቸውን ያወሳል። ገጹ ” አልተረጋገጠም” በሚል ከመዘገቡ ውጪ አላስተባበለም። እንዲህ ይነበባል። ገጹ መረጃውን ከዘከሪያ መሐመድ ገጽ መገኘቱንም አስታውቋል።"} {"text": "በመካከለኛው አሜሪካ የሚኖሩ እና የተፈቀደ ስፖንሰርሺፕ(Sponsorship) ማመልከቻ ያላቸው የቤተሰብ አባላት በፍጥነት መቀላቀል እንዲችሉ የሚያመቻች ጊዜያዊ ፕሮግራም እንዲቋቋም፡፡"} {"text": "“መረራ ትህነግ/ህወሃት የኦሮሞን ልጆች፣ የትግል ባልደረቦቻቸውን፣ እሳቸውንና መላው የኢትዮጵያ ህዝብን እንዴት እንዳሰቃየ በአካል አይተዋል። በራሳቸው አንደበት መስክረዋል። እናም ዛሬ እሳቸው ጎን ሆነው በገሃድና በጀርባ ከትህነግ/ህወሃት ጋር ውል ለመፈጸም የሚሠሩ ኃይሎች አሸናፊ ሆነው እንዲወጡ ለማገዝ መተባበራቸውን ይወቁ። ይህም እሳቸውን ጨምሮ ነጻ ያወጣቸውን የኦሮሞ ደም ማሻቀጥ፣ በግልጽ በደሙ መቀለድ ነው” ሲል ሸንተመ አስተያየቱን ያጠቃልላል።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ስለ ሙሉ የዘፈን ግጥሞቿ በዚህ ጽሁፍ ለመዘርዘር መሞከር የማይታሰብ ነው… ምን ያህል ግጥሞች ለምን ያህል ዘፋኞች እንደሰጠች በእርግጠኝነት ለመናገር ይቸግራታል… “የማታ እንጀራ” የተሰኘው የግጥም መጽሐፏ ሲመረቅ በድምጽ ባለሙያዎችና በጓደኞቿ ትብብር የተዘጋጀ ‘ሰርፕራይዝ’ አይነት ስጦታ ተበረከተላት… ስጦታው ሲታይ እስካሁን የሰራቻቸውን የዘፈን ስራዎች ያሰባሰቡ ሲዲዎች ነበሩ… በደስታና በአግራሞት መሃል ሆና አመስግና ተቀበለቻቸው… በኋላም ከ400 በላይ የዘፈን ግጥሞች ለ47 ዘፋኞች እንደሰጠች ተረዳች… ተገረመችም… ተደሰተችም… አመሰገነችም…"} {"text": "አንዳንዴ ሳስበው ግን እኛ ሰውን መልአክ አድርገን መሳላችን ብቻ አይደለም ችግሩ የሰዎችም እንዳኖራቸው ያለመገኘት ይመስለኛል አባቶቻቸን በጣም በሳል ናቸው በጸሎታቸው መጨረሻየን አሳምርልኝ አትቀርም ዛሬ እንዴት ያለ ክርስቲያን የሆነ ሰው ነገ ሌላሆኖ ይገኛልና"} {"text": "አለህ እንዴ ባገሩ? የዋርካ ገዢ መሬት ይዘህ ጠላትን ፈሪ መሬት ውስጥ ለመክተት እየተጠባበቅ መሆኑን ለመረዳት ችያለሁ:: ለማንኛውም አልፎ አልፎ ብቅ በል:: እኔም በመስኮት ብቅ እላለሁ::"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "በዕለቱ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሐና አርአያ ሥላሴ ባደረጉት ንግግር ድርጅቱ የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካት ዘመናዊ የሆነ አሰራርን ለማሳደግ ፣ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት በተጠናከረ ሁኔታ ተግባር ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ እንዲሁም አዳዲስ አገልግሎቶችን ወደ ድርጅቱ በማምጣት ደንበኞችን አርኪ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡ ጥራትና ደህንነቱ የተረጋገጠ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶች እስከ ገጠር ወረዳ በማድረስና ተደራሽነቱን በማረጋገጥ የተጠቃሚዎቹን እርካታ ለመጨመር ከቀድሞ በተሻለ በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "እናም ጥብስ… ቁርጥ… ቅቅል… ሌላም ሌላም የስጋ ዘሮች… እንደጉድ ይበላሉ። ጥብስ መብላት ባይችሉ ካልሲን ጥብስ ጥብስ ማሰኘት ይችላሉ/ይገደዳሉ። ቁርጥ መቁረጥ ካልቻሉ ተስፋ መቁረጥ ቀላል ነው። ቅቅል መብላት ካልቻሉ በነገሮችና በአየር ንብረት ለውጡ ይቀቀላሉ። ሌላም ሌላም… ያው ምርጫ ነው።"} {"text": "ለአንድ ወር ተቋርጦ የነበረው ይኸው ድርድር ዛሬ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ባሳለፍነው ማክሰኞ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡ ድርድሩ የቆመው በሀገራቱ የውስጥ ጉዳይና ሱዳን የድርድሩ አካሄድ (ሞዳሊቲ) ይቀየር የሚል ጥያቄ በማንሳቷ መሆኑንም ቃል አቀባዩ ገልጸው ነበር፡፡ ሱዳን ወደ ድርድሩ እንደምትመለስ በቅርቡ መግለጿን ተከትሎ የዛሬው ድርድር ሦስቱንም ሀገራት አሳትፎ ነው የሚካሔደው፡፡"} {"text": "(ክፍል ሁለት) ይህ ጽሑፍ የአፍሪካ ፍልስፍና ይኸ ነው ብሎ ሙሉ ምስሉን ያሳያል ተብሎ አይጠበቅም። ይልቁን አንዳንድ ተምሳሌታዊ የሆኑ የአፍሪካውያን አገር በቀል አስተሳሰቦች..."} {"text": ""} {"text": "በመጀመሪያ ከኮርፖሬሽኑ የቴክኒካል ግምገማ ለማድረግ የተንቀሳቀሱት የቡድን አባለት አቶ ታፈሰ ሰብሳቢ፣ አቶ መርጋ አባል፣ አቶ መርሻ አባል እና አቶ ጌታቸዉ አባል ናቸው። ይህ ቡድን ከተለያዩ ሥራ ዘርፎች ግብረ መልሶች ሰብስቦ ለተቋሙ አቅርቧል።"} {"text": "በድንበር አካባቢ የሚኖረዉ ህዝብ እራሱንም ድንበሩንም ለመከላከል የሀይል እርምጃ ሲወስድ የአማራ ክልል ሚኒሻ በኢትዮጵያዊዉ ላይ የሀይል እርምጃ እንዲወስድ እና ኢትዮጵያዊዉን እንዲያሸማቅቅ ያዘዘዉ የአቢይ መንግስት ሁለት ሀገር እና ሁለት አይነት ዜጎች በልቡ አዝሎ የኢትዮጵያን ልኡዋላዊነት በአንድ ልብ ሆኖ ይጠብቅላታል ማለት ዘበት ነዉ::በአቢይ መንግስት ልብ ዉስጥ ያለዉ አንዱ ሀገር ኦሮሚያ የሚባል የህልም ሀገረ ነዉ:: ኦሮሚያን በቤኒሻንጉል በኩል ካሰፋን እና ሌሎችን ነገዶች ጠርገን ካጠፋን በቃ ሀገር ኖረን የሚሉት ስንኩላን አክራሪ ኦህዴዳዉያን/ኦነጋዉያን የጋራ ሀገር ሚስጢር ሊገባቸዉ ስላልቻለ በጎንደር በኩል ያለዉ ምድር የአማራ ስለሆነ ከፈለጉ ይውሰዱት ብለዉ ማልመጣቸዉ መሆኑ ነዉ ሰላሳ ዉሸት የሚዘላብዱት::"} {"text": "ስለፕሮፌሰር መስፍን አስተዋጽኦ በማውሳት ጽሁፌን መጀመሬ ማስተዋወቅ ስለማያስፈልጋቸው ጉምቱ ምሁር ለማስተዋወቅ ፈልጌ ሳይሆን ወረድ ብዬ በምጽፈው አስተያየት ውስጥ እሳቸው ከትናንት በስቲያ ከኢሳት ጋር ቃለ ምልልስ ባደረጉበት ወቅት ያነሷቸው አንዳንድ አስተያየቶች ዙሪያ በታሪክ ተመዝግቦ ከሚገኝውና ካነበብሁት እውነታ ጋር አብረው የማይሄዱ ጉዳዮችን ስለታዘብሁ ከነዚህ ጉዳዮች መካከል ስለ አንዱ ለማቅረብ መነሳቴ አስተዋጿቸውን በመዘንጋት አለመሆኑንና አክብሮቴ በኃሳብ ባለመስማማት ውስጥም ሙሉ እንደሆነ ለማስታወቅ ነው።"} {"text": "በዚህም መሰረት ግራ ቀኙ ውለታውን ያደረጉት ተጠሪ የእቃውን ዋጋ ማስጫኛውን ጨምሮ Cost and freight/C&F/ በሚል ቃል (Incoterm) ለመክፈል በመስማማት እንደተዋዋሉ ተገንዝበናል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ለምንድነው ሕዝቡና የአገሪቱ ዜጎቹ በአምባገነን አስተሳሰብ አራማጆች በቀላሉ በአለፉት አርባና ሃምሣ አመታት በትንሹ ለመቁጠር የተታለሉት?… ወይም የተማረኩት? …አሁንም በዚያው አስተሳሰብ ላይ እነደ ቆረበ ሰው የረጉት?"} {"text": "ከዚህ ጋር ተያያዥነት ባለው ሁኔታ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥቅምት 20 ባወጣው ዘገባ የውጭ የቤት ሰራተኞች በኳታር የሚደርስባቸውን ግፍ ሲያጋልጥ እጅግ ከባድ በሆነ የሥራ ሁኔታ እንደሚሰቃዩ ያረጋገጠ ሲሆን አንዳንዶቹም ድብደባ ፣ ወሲባዊ ትንኮሳ እና አስገድዶ መድፈር ደርሶባቸዋል ብሏል፡፡"} {"text": "ሰንደቅ ዓላማ፣ አርማ፣ ምልክት እና የመሳሰሉት ጥቃቅን ልዩነቶች አሁን ከጀመርነው የአንድነት መንፈስ በታች ናቸው። አንድ ስንሆን ልዩነቶቻችን ይጠባሉ፤ ልቦቻችን ይገናኛሉ። ልቦቻችን ሲገናኙ የየግል ምልክቶቻችንን በግላችን፤ የጋራችን የሆኑትን በጋራ ይዘን እንዘልቃለን። ማንም የማንንም መብት እና ጥቅም ሳይጎዳ፤ ማንም የበላይ ወይም የበታች ሳይሆን በእኩልነት የጋራ ቤታችንን በአዲስ መልክ እንገነባለን።"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ LED flood floodlights 15W 25W 48W የመስመራዊ LED ግድግዳ ማጠቢያ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ኣብ ከተማ ከለን ዝርከብ ኤርትራዊ ማሕበረሰብ ከለንን ከባቢኣን፡ መበል 17 ዓመት ናጽነት ሃገርና ንምጽንባል ድሙቕ ባህላዊ ሳዕስዒትን ጸወታን ኣዳልዩ ንኩሉ ግዱስ ኤርትራዊ ብኽብሪ ይዕድም።"} {"text": "ኩባንያው በውሃ፣በመንገድና ህንጻ ስራዎች ዘርፍ የጥናት፣ዲዛይንና ሱፐርቪዥን አገልግሎት፤በንግድና ኢንቨስትመንት የጥናትና የማማከር እንዲሁም የአከባቢ ተጽእኖ ግምገማና ጥናት አገልግሎቶችን ይሰጣል፡፡"} {"text": "ከወራት በፊት ጅማ አባ ጅፋር ለተጫዋቹ ቀሪ ክፍያ መፈፀማቸውን የሚያሳይ የሰነድ ማስረጃ እንዲያሟሉ የተጠየቀ ቢሆንም ማስረጃውን አለማቅረባቸው በተገኘው መረጃ ለማወቅ ተችሏል ።"} {"text": "ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር በረከት እና የመንፈስ ቅዱስ አንድነት ዛሬ በሁሉም አንባቢዎቼ ላይ ይመጡ! ስለ ጌታችን እና አዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስናስብ, ወደ አዕምሮዎ የሚመጣው ምንድነው? መሐሪ ደህና? ጀግና ጌታችን እንደ ሻምፒዮን አለ, እኛ የሰው ልጅ እንደሆንን በሕይወታችን ውስጥ ለመተግበር ሞክር. ሊቀ ካህኑ የአይሁድ ሌጅ ሲሆን ሌዋውያኑ ሁሇተኛው አምሊክ ከቤተመቅደስ በሊይ ሇሚቀርብ እጣን ሇማቅረብ ተመርጠዋሌ. እግዚአብሔር ፈጣሪ […]"} {"text": ""} {"text": "“...በሊቀመንበርነት ስብሰባውን የሚመሩት ጄነራል ተፈሪ “የቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ቀን የሚወያይበትን ጉዳይ አስመልክቶ የመቶ አለቃ ዓለማየሁ የደርጉ ዋና ፀሐፊ ይገልጽልናል” ብለው ስብሰባው መጀመሩን ካበሰሩ በኋላ ዓለማየሁ በአጀንዳው ላይ አጭር ገለጣ ማድረግ ሲጀምር ስልክ ተደወለ። ስልኩ ሌ/ኮሎኔል መንግሥቱ አጠገብ ስለነበር ወዲያው ቅጭል እንዳለ መነጋገሪያውን በማንሳት ሃሎ አሉ። ከሌላው ጫፍ ማን እንደደወለ አላወቀንም። በኋላ እንደታወቀው ሌ/ኮሎኔል ዳንኤል ነበር የደወለው። ምን እንደተነጋገሩ አልተሰማም። ሌ/ኮሎኔል መንግሥቱ ብቻ “እሺ እሺ” ብለው ስልኩን ዘጉት። ስልኩን እንደዘጉ “ይቅርታ ስልኩ የተደወለው ከጎንደር ነው። ጎንደር ውስጥ ችግር አለ። እናንተ ቀጥሉ” ብለው ከጀርባቸው ባለው በር በኩል ውልቅ አሉ። በዚህን ጊዜ ዓለማየሁና ሞገስ ጥርጣሬ የገባቸው መሰለ።"} {"text": "መንግሥትና ሌሎች አጋሮች ለምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች የሚያደርጉትን ድጋፍ ማሳደግ እንዳለባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የዓለምቀር የተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ አሳሰቡ፡፡"} {"text": "የግዢ ቅጽበመስመር ላይ መደብሮቻችን ውስጥ የሚሰጡትን ምርቶች እና አገልግሎቶች ለመድረስ ተጠቃሚው የመመሪያ እና የክፍያ መረጃ በሚፈለግበት በፖሊሲያችን ውስጥ በተገለጹት የውል ሁኔታዎች መሠረት የግዢ ቅጽ አለው ፡፡ መረጃው በኦክሴንስ አውታረ መረቦች አገልጋዮች ላይ ተከማችቷል።"} {"text": "የሰማያዊዎቹ ቁጥር 1 ግብ ጠባቂ የሆነው ኮርትዋ በኩንጉፉ እንቅስቃሴ መሰረታዊ የሆነውን በጣት የመቆም አቋቋምን ለመስራት ያደረገው ሙከራም በቡድን አጋሮቹ ዘንድ ፈገግተን ጭሯል። በአንፃራዊነት የተሰጡትን የኩንጉፉ ልምምዶች በተገቢው በመስራት ተወዳዳሪ ያልነበረው ስፔናዊው ተከላካይ አሎንሶ ነበር።"} {"text": "የሳልቫዶር መንግሥት በግድያው እጅግ ማዘኑን እና እንዲህ ዓይነቱን ወንጀል በከፍተኛ ደረጃ እንደ ሚያወግዝ የገለጸ ሲሆን ለአባ ቼቺሎ ፔሬዝ ኩርዝ ቤተሰብ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ሳይቀር መጽናናትን የተመኘ ሲሆን እንዲህ ዓይነቱን ወንጀል የሚፈጽሙ ሰዎችን ለሕግ ለማቅረብ የሚረዳ ጠንካራ የሆኑ ሕጎችን ለማውጣት በመሥራት ላይ እንደ ሚገኝ መንግሥት አስታውቁዋል።"} {"text": "ምዕራፍ 8፡- ሓለንጊ ደረት-ኣልቦ ኣገልግሎት፡ ኣገዳስነት ናይ ኣብ ሕጊ ዚተመስረተ፡ ደረት ግዜኡ ዚሓለወ፡ ብግቡእ ዚትግበር መደብ ወይ ፕሮግራም ሃገራዊ ኣገልግሎት፡ኣብ ምህናጽ ዘተኣማምን ዕቑር ሓይሊ፡ ከም ሓደ ባእታ ናይ ስትራተጂ ሃገራዊ ምክልኻል፡ ተረጋግጽ። ንዕማም ናይ ሓደ ከም መተካእታ ናይ ገዚፍ ቀዋሚ ሰራዊት ዘገልግል፣ ኣብ ዘድለየሉ እዋን፡ከም ብቑዕ ረዳት ናይ ሓደ ቅርጡው ሞያዊ ሰራዊት ዚሰርሕ፣ ኣብ ንቡር ናይ ሰላም ግዜ ድማ፡ ኣብ ትግባረ ናይ ብመሰረት ውጡን ሃገራዊ ቀዳምነታት ዚሰላሰሉ፡ቁምነገር ዘለዎም ልምዓታዊ ፕሮጀክትታት ዚሳተፍ ዕቑር ሓይሊ ትንእድ። ነቲ ኣብ እዋን ኲናት ሃገራዊ ሓርነት፡ ኣብ ኤርትራዊ መንሰይ ከም ልምዲ ዚማዕበለ ወፈያ ናይ ወለንታዊ ኣገልግሎት ኰነ ነቲ ከም መሳርሒ ናይ እዋን ኲናት ክተት ዚተገብረ ምትእትታው ግዱድ ክታበት፡ ዘበርከቶ መላኢ እጃም፡ ተዘኻኽር።"} {"text": "በመቀጠልየምታነብቡት መጣጥፍ የተወለደው ከሦስት የሀሳብ ጓደኞች ጋር በቅርቡ ካደረግነው ውይይት ነው፡፡ ውይይቱን ያደረግነው በጭጋጋማ እና ብርድ በወረሰው ቀን ውስጥ ቢሆንም፤ ከጭጋጉ እና ብርዱ ውስጥ ሞቅ ያሉ እይታዎች መነጩ፡፡ የቀኑን ስሜትም ቀየሩት፤ እኔም ውይይታችንን ደርዝ ሰጥቼ ለማቅረብ ወሰንኩ፡፡በመንገድ የራሴን ሀሳብ እያሰብኩ በማዘግምበት ወቅት አንድ የጽሑፍ ባልደረባ እና የዓመታት የውይይት ጓደኛዬ በታክሲ ሲያልፍ አይቶኝ ኖሮ. . . ጉዞውን አቋርጦ ከእኔ ጋር በእግር ለማዝገም ወርዶ ተቀላቀለ፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ ታሪክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ ላይ ወደዘመናዊው ምዕራፍ ሲሸጋገር ለቤተክርስቲያኗ ይሰጥ የነበረው ትኩረት ተቋረጠ፤ ቤተክርስቲያኗ እና መሪዎቿ ከነበራቸው ማዕከላዊ ሚና ከነአካቴው ተነጠሉ፤ የዕውቀት ጣሪያ መለኪያ የነበሩት ሃይማኖታዊ ክርክሮችም ከምህዳር ድንገት ጠፉ። የተወሳሰበው የዘመናዊ ብሔራዊ መንግሥት እሳቤም ለዘመናት የዳበረውን የህብረተሰቡን መንፈሳዊ ሕይወትና እሴት ወደጎን ገፋው። በሂደቱም በሚሊዮኖች ሕይወት ውስጥ ጉልህ ድርሻ የነበራትና ያላት ብሎም ከተከታዮቿ ማንነትና የዘመናዊነት አመለካከት ጋር በእጅጉ የተቆራኘችው ቤተክርስቲያን በዘመናዊው የኢትዮጵያ ጥናት የሚገባትን ድርሻ ሳታገኝ ቀረች።"} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "ከላይ ቀኝአዝማች ያልኩት ይታረምልኝ ነጋድራስ ነው የማእረግ ስማቸው:: ሰውየው ተረበኛ (ይህ ቃል አሁንም አራዳ ተብዬዎች ይጠቀሙበት ይሆን?) ነበሩ ይባላል:: አንድ ጊዜ አሉ የመኪናቸው ጎማ ተንፍሶ መንገድ ላይ ቆመው ሲያስሩ ኧንድ በጣም ወፍራም የሆኑ ወዳጃቸው ያዩያቸዋል:: እሳቸውም ሊረዷቸው ብለው መኪናቸውን ያቆሙና ና እኔ ላድርስህ ይሏቸዋል:: ነጋድራስም እሺ ይሉና ጎማውን አብሮ ቆሞ ለሚያሰራው ሰውዬ አንተ ስትጨርስህ መኪናውን ይዘህ ና እኔ በተነፋው እሄዳለሁ አሉት ይባላል:: ያንተን አላቅም እኔ ይሄን ያነበብኩ ጊዜ ጦሽ ብዬ ነው የሳኩት:: ባዶ ኪስ የማይሞላ ምስጋና ምን ያደርጋል ብዬ ነው ይቺን የመረቁልህ::"} {"text": ""} {"text": "ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፬ኛ ፓትርያርክ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ከ34 በላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የእስልምና ዋና ሐላፊ ሸክ አህመድ፣ የቤተክህነት ሠራቶኞች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ በርከት ያሉ ምእመናንና እንግዶች በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በደማቅ መልኩ የ6ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በዓል ተከብሯል። በዕለቱ የመርካቶ ቅዱስ ራጉኤል ሊቃውንት “ብፅዕት ከርስ እንተፆረተከ፣ ወብፁዓት አጥባት እንተኃጸናከ፣ ወበእንተዝ ቅዱስ ማትያስ ፓትርያርክ አብያተ ክርስቲያናት አፍቀራከ…እያሉ ያሬዳዊ ዝማሬ ሲያቀርቡ፣ የሰንበት ት/ት ቤት መዘምራንም “ ብፁዕ ወቅዱስ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም፣ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጸሎትከ ትኩነነ… የሚል መዝሙር አቅርበዋል።"} {"text": "የ26 ዓመቷ ሙሽሪትም በበኩሏ፤ ግንኙነት ከጀመረን ሁለት ዓመት አልፎናል በወቅቱ ..እግዚአብሔር ጋብቻ እንድፈም ፈቅዷል፤ ምንኩስናየን አፍርሼ መጥቻለሁ ብሎኛል እሱን አምኜ ጋብቻ ፈሜያለሁ፤ አሁንም እሱን ነው የማምነው.. ስትል መልስ ሰጥታለች፡፡"} {"text": "ከዚሁ ዜና ጋር በተያያዘ የቀድሞው የብሔራዊ የመረጃና ደህንነት መስሪያ ቤት በኢትዮጵያ ካሉ የተለያዩ የዲፕሎማሲ ተቋማት ጋር ያደርጋቸው የነበሩ ህገ ወጥ ንግዶች ለአገሪቱ ኢኮኖሚ ፈታኝ ሆነው እንደነበረ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለዋዜማ አስታውቀዋል።"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "ዳኒ ጽሁፍህ በጣም አጭር ሆነብኝ ምንድነው? የተንጠለጠለ ሳይሆን ተጀምሮ የቀረ ነው የመሰለኝ፡፡ ፖስት ያደረከው በሙሉ አልወጣም ይሆን? \"በወቅቱ ስትገለጥ በተለያየ መንገድ ሲሆን በተለይም አብዛኞቹ ያዩዋት በመቅደሱ ጉልላት ላይ በተገለጠች ጊዜ ነው፡፡\" ብሎ ነው ያቆመው፡፡"} {"text": "የመጀመሪያው መከላከል ነው ያሉት አቶ ንጉሱ፥ በዚህም ግጭቶች ከመከሰታቸው በፊት እና ለግጭት መንስኤ የሚሆኑ ነገሮችን በጥናት ላይ ተመስርቶ የፌደራል እና የክልል መንግስታት በትብብር እንዲሁም የፌደራል ፖሊስ፣ የመረጃ ደህንነት እና መከላከያ ከክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን የግጭት ምልክቶችን ቀድሞ በመለየት የማምከን ስራ ይሰራሉ ብለዋል።"} {"text": "ብሓይሊ ዕላምኡ ንምፍጻም ዝንቀሳቀስ ጽንፈኝነት ንምውጋእ ሃገረን ምስ ኣፍሪቃ ብሽርክና ከምትሰርሕ ኣብ ሕብረት ኣፍሪቃ ናይ ኣሜሪካ ተልእኾ ፈጻሚት ጉዳይ ጀስካ ደቪስ ገሊጸን።"} {"text": "570 ለ2013 የበጀት አመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ የሲቪል አልባሳት፡ የጽህፈት መሳኤያወች ፡ የጽዳት እቃወች ፡ የኤሌክትሪክ እና የቧንቧ እቃወች እና የተለያዩ ኤሌችትሮኒክስ እቃወችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።"} {"text": ""} {"text": "የሙዚቃ ኮንሰርቶች -- ነፃ ትራንስፖርት የአደባባይ ትዕይንቶች---- በዘንድሮ በምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች አዳዲስ የምርጫ ቅስቀሳና ራስን የማስተዋወቂያ መንገዶችን እየተከተሉ ነው።የሚበራ አምፖልን ምልክቱ ያደረገውና ሰሞኑን በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አማካኝነት የምርጫ መወዳደሪያ"} {"text": "(By Redeat Bayleyegn)ኢትዮጵያ እና የመንግስት ግዝፈት! ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ ከአራት ወራት በፊት ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት አድርገው ነበር:: ስልጠና ቢባል በሚሻለው ስብሰባ ላይ የሚከተለውን ገልፀው ነበር:: እንደ ጠቅላይ ሚንስቴር የመጀመሪያ የስራ ቀናቸው ዕለት ጠረጴዛቸው ላይ የ120 ሰዎች ውጭ ሃገር ሄዶ ለመታከም ማመልከቻ ጠብቋቸዋል:: የመጏጏዣ ቲኬትን አያጠቃልልም:: የነዚህ 120 ሰዎች ጥያቄ ብቻ ሂሳቡ ወደ 6 … Continue reading (By Redeat Bayleyegn)ኢትዮጵያ እና የመንግስት ግዝፈት!"} {"text": "ብቀዳማይ ሚኒስተር ኣብይ ኣሕመድ ዝምራሕ መንግስቲ ኢትዮጵያ፣ ንኤርትርትራውያን ሓተቲ ዑቕባ ኣብ ትሕቲ ጽላል ላዕለዋይ ኮሚሽን ስደተኛታት ሕቡራት ሃገራት ከይምዝገቡ ምኽልካሉ፣ ፖለቲካዊ ዕላማ ከምዘለዎ ብኣግኡ ክግለጽ ጸኒሑ’ዩ።"} {"text": "ብምክንያት ዓለምለኻዊ መዓልቲ ነጻ ፕረስ ሎሚ ኣብ ከተማ የቶቦሪ ብድምቀት ከምዝተኸብረን አብቲ በዓል ብርኽት ዝበሉ ኤሪትራውያንን ሸውደናውያንን ከምዝተረኽቡ ኽፍለጥ ተኻኢሉ::"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ኣንዳን ሰዎች ደግሞ የተፃፈ ታሪክ እያለ ይላሉ! ማን የፃፈው ታሪክ? የኢትዮጵያ ታሪክ እንዳለ የተፃፈ ሳይሆን ግማሽ እውነት ሆኖ እሱም የገዢ መደቦችን ብቻ እንዲያስደስት ተብሎ የተፃፈ ነው! ገዢዎች በኢትዮጵያ ህዝቦ ላይ ያደረሱት በደል ግን እንዳለ ተገድፏል! ሆኖም ግን ታሪክ ታሪክ ነውና የተረሳ ተረስቶ ያልተረሳ ደግሞ ሲመር ሲዋረድ ይኖራል!"} {"text": "ከሚካኤል ጎርባቾቭ እና ከባሪስ ዬልሲን ከሶቪየትም መፈረካከስ መበተን ወዲህ ቪላዲሚር ፑቲን መጥተው „ጸጥታና ሰላምን የደስታን ዘመን የሩሲያ ታላቅነትን አድሳለሁ“ ብለው እንደተነሱ – ይህ አዲስ አይደለም ብዙዎቻችን ቀደም ሲል ሰምተናል።"} {"text": "በላቲን ቋንቋ “Patris corde” በአማርኛው በግርድፉ ሲተረጎን “የአብ ልብ” በሚል አርእስት በቅርቡ ይፋ የሆነው ሐዋርያዊ መልእክት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ቅዱስ ዮሴፍን እንደ ተወዳጅ፣ ርህሩህ እና አፍቃሪ፣ ታዛዥ ፣ ተቀባይ የሆነ አባት እንደሆነ የሚገልጽ ሐዋርያዊ መልእክት ሲሆን በተጨማሪም የፈጠራ ችሎታ ያለው፣ ብርቱ የሆነ ጥላ ከለላ መሆን የሚችል አባት እንደ ሆነም ገልጸዋል።"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "አስተዳደራዊ ውሳኔ ሊኖረው የሚገባውን ይዘትና ቅርጽ በተመለከተ በ1967 ረቂቅ አዋጅ አንቀጽ 13 እንዲሁም በፌደራሉ ረቂቅ አዋጅ (1993 ዓ.ም.) አንቀጽ 32 ላይ ቅድመ ሁኔታዎቹ ተዘርዝረዋል፡፡ በዚሁ መሰረት አስተዳደራዊ ውሳኔ በጽሑፍ መሰጠት ያለበት ሲሆን ውሳኔውም የክርክሩን ፍሬ ነገር፣ የማስረጃዎች ፍሬ ጉዳይና ምንጭ፣ የነገሩን ጭብጥ አወሳሰን እንዲሁም በውሳኔው መሰረት ተመስርቶ ሊወሰድ ስለሚገባው እርምጃ የሚያመለክት መሆን ይኖርበታል፡፡ ምንም እንኳን በረቂቆቹ ላይ ‘ምክንያት’ የሚለው ቃል በግልጽ ባይጠቀስም የውሳኔ ምክንያትን የሚያያቋቁሙ ሁኔታዎች የተካተቱ እንደመሆኑ ምክንያት መስጠት እንደአስገዳጅ ሁኔታ ተቀምጧል ማለት እንችላለን፡፡"} {"text": "ናይ በሐቂ ጽብቅቲ ፊልም ቀጽልዎ. ግን ነዛ ሽኮርና ዝፍትዋ ጋል ሐንሳዕ ተብክይዋ ሐንሳእ ትቀትልዋ በጃኩም ከሙኡ አይትግበሩ አይትቅተሉለይ እዛ ጽብቅቲ ቆልዓ ሕጂ like ሂበኩም አለኩ..."} {"text": "ወልዲያ በክረምቱ የዝውውር መስኮት እስካሁን ስምንት ተጫዋቾችን ማስፈረማቸው ሲረጋገጥ ከነዚህም መካከል በአመዛኙ ቡድኑ ያስፈረማቸው የመከላከል ባህሪ ያላቸው ተጫዋቾችን መሆናቸው ቡድኑ ባሳለፍነው የውድድር ዘመን ከነበረው የመከላከል ጥንካሬ አንጻር ያልተጠበቀ ሆኗል፡፡"} {"text": "ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ጥቂት ቀናት በጥናት ላይ ተመርኩዞ በተካሄደው ዘመቻ ከ1ሺህ በላይ የነፍስ ወከፍና የቡድን ጦር መሳሪያ እንዲሁም 80 ሺህ የሽጉጥና ክላሽ ጥይቶች ወደ አገር ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ውጤቱ ለኢትዮጵያ ከታቀደው በላይ የሰባት ዓመትአማካይ የ11.1 ከመቶ እድገት ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይናገራሉ። በመጭው አምስት አመታት ከኢኮኖሚ እድገቱ በተጓዳኝ የአገር ጠቅላላ ምርት GDP በእጥፍ ለመጨመር የአምስት አመቱ መርኃ ግብር ግቡን አስቀምጧል።"} {"text": "ለተማሪዎቹ የሚሰራው ማብሰያ ቤት እና ዕቃ ማስቀመጫ ቤት እንደቅደምተከተላቸው 24.45 እና 12.07 ካሬ ሜትር የሆነ እና አብሮ ተያይዞ የሚሰራ ይሆናል፡፡ ጣሪያው ጢስ መውጫ እንዲኖረው ተደርጎ የሚሰራ እና እንዲሁም ግድግዳው እና ጣራው በሚገናኝበት ቦታ ላይ ክፍተት የሚኖረው ይሆናል፡፡"} {"text": "አንደኛ፦ “አይወክለኝም/አልተወከልሁበትም” የሚል ሕዝብ እስካለ ድረስ በየትኛውም ሕዝብ ላይ በግድ የሚጫን ሕግ መኖር ስለሌለበት። አይወክለኝምም አልተወከልሁበትምም እያለ ሰሚ ያጣ ሕዝብ ደግሞ አለ። ለምሳሌ አማራ። (በነገራችን ላይ አማራ አለመካተቱን/አለመወከሉን የሚናገረው አማራ ብቻ ሳይሆን የሌሎች የተካተቱ ሕዝቦች መሪዎችም ናቸው። ለምሳሌ የኦነጉ መሥራችና የሕገ መንግሥቱ አርቃቂ/አጽዳቂ አካል አባል ኦቦ ሌንጮ ለታ “ከኦነግ፣ ከሻዕቢያና ከሕወሓት ውጭ የተካተተ ማንም የለም” ብሏል።)"} {"text": ""} {"text": "በ1958ዓ.ም. የባለ ርስቱን መደብ ጉልበት ለመቀነስ በማሰብ የዘውዱ ሥርዓት አዲስ አይነት የመሬት ግብር ለማስተዋወቅ ሞከረ። ሆኖም ፓርላማው ሙሉ በሙሉ ውድቅ አደረገው። በምትኩ፣ በሚቀጥለው ዓመት የእርሻ ውጤቶች ግብር ለፓርላማ ቀርቦ ጸደቀ። ምንም እንኳ የጸደቀው ግብር መንግስት ካቀረበው በጣም የተለወጠ ቢሆንም፣ በባለርስቱ መደብ አመጽ ማስነሳቱ አልቀረም። በተለይ በጎጃም ባለርስቶች በተነሳ አመጽ ምክንያት የሁለት አመት ወታደራዊ ዘመቻ በጎጃም ተደርጎ አመጹን ለማሸነፍ ስላልተቻለ መንግስት ወታደሩን ከጎጃም በማውጣት ግብሩን ሙሉ በሙሉ መሰርዝ ግድ አለው። እንዲያውም ወደኋላ፣ እስከ 1932ዓ.ም. የነበር የግብር እዳ በሙሉ ተሰረዘ። የጎጃሙ ሽንፈት ሌሎች ለውጥን የሚቃወሙ ክፍሎች እንዲያምጹ ከማበረታቱም በላይ ስርዓቱን ለሌላ አጣብቂኝ ዳረገው።"} {"text": "ምንጭ ለ LED flood floodlights 26 ዋ 48 ወራታ የሌለበት ውሃ መቆጣጠሪያ ግድግዳ አምፖል በቻን ዳንግ, ቻንግች ውስጥ በጅች ከተማ ከተማ የሚገኙ አምራቾች"} {"text": "በምርቶቻችን እና በኩባንያችን ላይ ሁሉንም ማስተዋወቂያዎች ፣ የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ዝመናዎችን ለማግኘት በፌስቡክ ፣ ሊንኪን እና ትዊተር ላይ ይከተሉን ወይም ይወዱን ፡፡"} {"text": "ሰውየው እኮ ሲጀመር እግዚአብሄርን አያውቅውም፡፡ ጊዜውን የሚያጠፋው ገንዘብን በማሳደድ ነው፡፡ ወሎ መጥቶ እኮ ክርስቲያኑ ወደ እርሱ አንሄድም ሲሉ ተሳድቦ ሙስሊሙ ይሻላል ያለ ወንበዴ እኮ ነው፡፡ የመቁጠሪያን እና የቅባ ቅዱስን ክብር ያረከሰ የሰይጣን መልክተኛ ነው"} {"text": "እንደ ዶ/ር አብነት ገለጻ የደብረማርቆስ ሆስፒታል ከኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ጋር ከሚሰራው ስራ በተጨማሪ አይክ ኢትዮጵያ ከሚባል ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የእናቶችን እና ሕጻናትን ጤንነት በሚመለከት ለሚሰራው ስራ ከተመረጡ ሁለት ሆስፒታሎች አንዱ ሆኖአል፡፡ ደብረማርቆስ ከአማራ ክልል ከትግራይ ደግሞ አድዋ ሆስፒታል ተመርጠው ከተወሰኑ ወራት ወዲህ ስራ የጀመሩ ሲሆን ከሕብረተሰቡ ጋር በተቀናጀ ሁኔታ መስራት አስፈላጊ በመሆኑ ንቃተ ህሊናን የማዳበር ስራ ተሰርቶአል፡፡ በጤና ተቋም ወይንም ወደ ሆስፒታል በመቅረብ የሚወልዱ እናቶች ቁጥር 20ኀ የማይሞላ በመሆኑ ይበልጡኑ እናቶችን ለማዳን ወደ ህብረተሰቡ መውረድ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቶአል፡፡ ወደህብረተሰቡ ለመድረስ ደግሞ የጤና ኤክስንሽን ሰራተኞች ዋናዎቹ ድልድዮች በመሆናቸው በደብረማርቆስ ዙሪያ ያሉትን ሙያተኞች ጠርተን የፕሮግራሙን አላማ ከማስረዳት ጀምሮ የጤና ኤክስንሽን ሰራተኞቹ እናቶችን ከጤና ኬላ ወደ ጤና ጣብያ እንዲያስተላልፉ ከዚያም ከፍ ወዳለ ሆስፒታል የመቀባበልን ሁኔታ በተቀናጀና ስርአት ባለው መንገድ እንዲሰራ አስፈላጊ መሆኑን እንዲገነዘቡ በማድረግ ስራው ተጀምሮአል፡፡"} {"text": "ኢጣልያውያን ተዛረብትን ገለጽትን እዮም። ኣካላዊ ምንቅስቃስ ብምግባር ድ ሓሳቦም ምግላጽ ሓደ ካብ ናይ ኢጣልያውያን ገጸ ባህርያት እዩ። ቅርበት ብዘየገድስ ድማ ድምጺ ዓው ብምባል ምዕላል ልሙድ ተርእዮ እዩ።"} {"text": "SAVE WALDBA: ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች አንድነት በ፴፪ኛው የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን በሰሜን አሜሪካ በዓል ተሳትፎ አደረገ"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት የ2013 በጀት ዓመት የምርምር ፕሮፖዛሎች ገግምገማ በአዳማ ከተማ አካሄደ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከምርምር ተቋማትና ከሌሎች ባለድርሻ... More"} {"text": "በኢትዮጵያ ተቀባይነት ያላቸው የውጭ ገንዘቦች ማለት ምንም እንኳን በመመርያው የተገለፀ ነገር ባይኖርም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአሰራር እና ደንብ መሰረት የወሰናቸውን የውጭ አገር ገንዘቦች ተብለው ተጠቅሰው የሚገኙ ገንዘቦች መኖራቸውን ግን ልብ ማለት ያስፈልጋል፡፡ እዚህ ላይ የሚነሳው ጥያቄ በኢትዮጵያ ተቀባይነት የሌላቸው የውጭ ገንዘቦች ሲገኙ ምን መፍትሄ እንደሚሰጥ የሚታወቕ ነገር የለም፡፡ በተጨማሪም እዚህ ላይ የሚነሳው ጉዳይ እንደ ውጭ ምንዛሬ የማይያዙ እና ወደ ዶላር እና ብር መቀየር ካልቻሉ ያለው የወንጀል ተጠያቅነት ግልፅ የሆነ ነገር ባይኖርም አብዛኛው ባለሙያ እነዚህ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ሊመነዘሩ የማይችሉ የውጭ ገንዘቦች በማነኛውም መንገድ ይዞ መገኝት በህግ ሊያስጠይቅ አይገባም የሚል ክርክር ሚዘን የሚደፋ ይመስላል፡፡"} {"text": "አሁን ላይ ሕዝቡ ከአላስፈላጊ የድል መስከር መውጣት እንዳለበትና ሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ እንደዚሁም በጦርነቱ የተጎዱትን የመደገፍ ሥራ ላይ ትኩረት መደረግ እንዳለበት አንስተዋል፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ነቢይ ከእግዚአብሔር የተነገረውን መልእክት የተለያዩ መንገዶች በመጠቀም፣ በምንም ዐይነት ጥቅማ ጥቅም ሳይታለልና ማንንም ሳይፈራ፣ ነቀፋም ሆነ ተቃውሞ ቢደርስበትም ለምንም ለማንም ሳይበገር ለሕዝብ የሚያስተላልፍ መልእክተኛ ነው፡፡ ነቢይ ሁሌም በእግዚአብሔር መንፈስ ተመርቶ የእግዚአብሔር ፈቃድ የሆነውን ነገር ለሕዝብ ይገልጻል፤ ሕዝቡን ያሳውቃል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኢትዮጵያ በሰላም ከቤት ወጥቶ በሰላም ለመመለስ ብርቅ የሆነባት አገር መሆኗ በጣም ያሳፍረናል። ግራ ያጋባል። ምን አይነት ሁኔታ ተፈጥሮ፤ ማን ተገን ሆኖ ነው እልቂቱ የተካሄደው? የዚህ አይነት አይን ያወጣ፤ ብሄርንና ኃይማኖትን ኢላማ ያደረገ ሽብርተኛነትና ጀሃዲስትነት ሊካሄድ የቻለው በምን ምክንያት ነው? ይህን ለመመለስ አንችልም።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ማቴዎስ ወንጌላዊ ብዛዕባ ቀዳሞት አርድእቲ ኢየሱስ አርባዕተ ገፈፍቲ ዓሣ ይነግረና። ስለ ምንታይ ንኢየሱስ ከም ዝተኸተሉ አይነግረናን፥ ማቴዎስ ዝነግሮ ኢየሱስ ይጽውዖም ንሶም ከአ ይኽተልዎ። ተኸቲሎሞ አበይ ከም ዝኸዱ ዝነግር የለን። ረድኢ ምዃን እንታይ ነገራት ከም ዘማልእ እውን ዝነግር የብሉን። ዝኾነ ዝተዋህበ ተስፋ እውን የለን። ዝኾነ ዝተገብረ ውዕሊ እውን የለን። አብዚ ቅዱስ ማቴዎስ ክብሎ ዝደለ ንጹር እዩ። ንሱ ዝግድሶ ሓዋርያት ብኢየሱስ ከም ዝተጸውዑ እሞ ንኹሉ ዘልኦም ሓዲጎም አብቲ ሓዲስ መደብ ሕይወቶም ክአትዉ ከም ዝተጸውዑ ምንጋር እዩ።"} {"text": "አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች ልኬት (L x W x H): 42 \"x17\" x33-1 / 2 \"ቀለም: ብር, ብር ጥቁር የትውልድ ቦታ: ሻንዶንግ, የቻይና የምርት ስም: ኤቢሲ መሳሪያዎች የሞዴል ቁጥር: HT1108 አጠቃቀም: የማከማቻ መዋቅር: ብየዳ ..."} {"text": ""} {"text": "Ce forum ነግሮሻል? እሱን እርዱት። እርሱ ሌሎችን መርዳት ለመቀጠል - በአባላት መካከል ለመልካም ልውውጦች - በኢኮሎጂ እና በ Google ዜና ላይ ጽሑፍ ያትሙ"} {"text": "እንግሎች ፕሪሚየም ጥቁር እንጨትና የብረት መነጽር ፣ ከቀርከሃ ኬዝ ጋር ፡፡ G15 ፖላራይዝድ ሌንሶች ፣ በእጅ የተሰሩ ፣ UV 400 ጥበቃ ፣ ፀረ-ነጸብራቅ ድመት 3 ሌንሶች ፣ ኢኮ-ተስማሚ ፡፡"} {"text": "ኣብ 1959 Nikita Krushev ኣብ ኣሜሪካ ምብጻሕ ፈጺሙ ነይሩ ።ከምቲ ንብዙሓት መራሕቲ ዝግበር፣ ኣብ ዋሽግንተን ዲሲ ዝርከብ Press Club ዝብሃል ዕድሜ ተገይሩሉ ነይሩ ። መደርኡ ምስ ወደኤ ኽኣ ካብቶም ተዓዲሞም ዝነበሩ ዳርካ 500 ዝኾኑ ምሁራን ናይ ሕቶን መልስን ግዜ ምስ ተጀመረ ፡ እታ ቀዳመይቲ ሕቶ በቲ ቶርጓሚ ዝቀረበትሉ “ ሎሚ በቲ ሕማቅ ተግባራት ናይቲ ቅድሜኻ ዝነበረ መራሒ ተዛረብ ኣሎኻ ፣ ንስኻ ኣብቲ እዋን እቲ ሓደ ካብቶም ናይ እስታሊን ናይ ቀረባ ሓገዝቱን ኣዕሩኽቱን ነርካ ፣ እንታይ ኢካ ትገብር ነርካ እዚ ኩሉ ግዜ ትብል ነይራ ?” ኩሩሸቭ እዛ ሕቶዚኣ ምስ ሰምዔ ፣ዓይኑ ቀይሑ “ ድምጹ ከም ኣንበሳ ዓው ኣቢሉ “ መን እዩ ነዚኣ ዝሓተተ “በሎም ። ኩሎም እቶም 500 ዝኾኑ ተሳተፍቲ ርእሶም ኣድነኑ ። እንደገና መን እዩ ክብል ሓተተ ። ሕጂ እውን ሱቅታ እምበር ድምጺ የለን ። “ እምበኣር ኣነ እውን ከምኡ እየ ዝገብር ዝነበርኩ ክብል መሊሱ “ ይብሃል ።"} {"text": "የኢስባፌ በረቀቀ መንገድ በወያኔ ቁጥጥር ስር እንዲውል ያደረጉት የወያኔ በዲያስፖራ ተጋዳላዬች ( የኤምባሲው ሹሞች ፣ ትግራይ ልማት ማህበር ፣ የአባይ ቦንድ አስተባባሪ ፣ አንድነት በቀለ ፣ ዬናስ ሃጎስ ፣ ሃብታሙ ሞቱማ ….ወዘተ ) ከላይ ከተዘረዘሩት በተጨማሪ እውነታውን የሚያጠናክሩ የቅጥረኞቹ ተግባራት የሚከተሉት ናቸው ፦"} {"text": "በወንጀል ጉዳዮች ላይም ዐቃቤ ሕግ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕጉ እና አሁን ባለው አሠራር መሠረት ምርመራ በሚጣራበት ወቅት እንዲሁም በምርመራ መዝገቡ ላይ ሕጋዊ አስተያየትና ውሳኔ በሚሠጥበት ወቅት ጉዳዩ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆን አለመሆኑ የመመልከትና ጉዳዩ በይርጋ የሚታገድ ከሆነም በይርጋ ምክንያት ክስ አያስቀርብም በሚል መዝገቡን የመዝጋት ኃላፊነት እንዳለበት የወንጀል ሕጉ አንቀጽ 216 (2) ያመለክታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኣብ ኢትዮጵያ ‘’Young Lives’’ /ናብራ መናእሰይ/ ናይ ዝተብሃለ ትካል ሃገራዊ ዳይረክተር ዝኾኑ ኣሉላ ፓንክረስት ኣብ ጉዳይ ጉልበት ህፃውንቲ ወይ ስራሕ ብዙሕ መፅናዕቲ ዘካይዱ እዮም።ኢትዮጵያዊያን ህፃውንቲ ንስድራታቶም ክድግፉ ባህላዊ ቅቡልነት ከምዘለዎ ብምግላፅ ‘’ቆልዑ ኣብ ገዛውቶም ብዘለዎም ድኽነት ክሰርሑ ይግደዱ።እዚ ጥራሕ ከይኮነስ ነቲ ስድራ ዝዕንግል ኣባል ቤተሰብ ክሞት ከሎ እውን እዩ’’ይብሉ።"} {"text": "በቅንጅት ጊዜም በተመሳሳይ የዕርቅ ፍላጎትና “ሥልጣን እናስረክብ” የሚል አቋም ተነስቶ እንደነበር ያስታወሱት ምንጫችን፤ በወቅቱ ሃሳቡ ተግባራዊ ያልሆነው “ወያኔዎችን ወደመጡበት ጠራርገን እንመልሳቸዋለን” በማለት አንድ የቅንጅት አመራር ለሕዝብ መፈክር ሲያወርዱ ከተሰማ በኋላ ነበር፡፡"} {"text": "ህወሓቶች በተለያዩ ብሔሮች መካከል ግጭት በመፍጠር የለውጡን ንቅናቄ ለማኮላሸት ጥረት አድርገዋል፡፡ ይህን የማድረጉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ ላይ የፍርሃትና ስጋት ድባብ በመፍጠር በተለይ አዲሱን የኦህዴድ አመራር ተቀባይነት ማሳጣት ነበር፡፡ ይህን ማድረግ ሲሳናቸው ደግሞ በተለይ በቀድሞ ጠ/ሚ ሃይለማሪያም ደሳለኝ አማካኝነት፣ እንዲሁም በመከላከያ፥ ደህንነቱ እና የፍትህ ተቋማት ላይ ያላቸውን የበላይነት ተጠቅመው አዲሱን የኦህዴድ አመራሮችን በማሰር የፖለቲካ ስልጣናቸውን እና በህዝቡ ዘንድ የነበራቸውን ተቀባይነት ለማሳጣት ጥረት አድርገዋል፡፡"} {"text": "ባለፈው ሐሙስ ጥቅምት 16 ቀን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ሃሮ ዴዴሳ ቀበሌ የተቀሰቀሰውና ለሕይወት መጥፋት እንዲሁም ለንብረት መውደም ምክንያት የሆነው ግጭት ግላዊ ጠብ የጫረው ነው ቢባልም ቢቢሲ ያነጋገራቸው የጥቃቱ ሰለባዎች ግን ማንነታቸው ላይ ያነጣጠረ መሆኑን ይናገራሉ።"} {"text": "ለ) ረአብ፡- በኢያሱ ዘመን ሁለት ሰላዮች ከተማይቱን ለመሰለል ወደ ኢያሪኮ ተልከው ነበር። ጋለሞታ የነበረችው ረአብ እነዚህ ሰዎች እስራኤላውያን ሰላዮች መሆናቸውን ተገነዘበች። ነገር ግን ስለ ታላቁና ኃያሉ አምላካቸው ቀደም ሲል ሰምታ ነበርና በእርሱ አመነች። ይሁንና እምነቷ እውነት መሆኑን እንዴት እናውቃለን? ከተጋረጠባት አደገኛ ሁኔታ ባሻገር፥ ረአብ ሰላዮቹን በቤቷ ውስጥ ደበቀች።"} {"text": ""} {"text": "የድር ጣቢያዎን ጎብኝዎች ባህሪ ለመረዳት የድር ጣቢያ ትንታኔዎች በቀላሉ የሚመለከታቸው ውሂቦችን መለካት እና ትንታኔ ነው። በትክክለኛው የውሂብ ስብስብ አማካኝነት በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ውሳኔዎችን ማድረግ እና ለወደፊቱ አድማጮችዎ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ መገመት ይችላሉ ፡፡ ደግሞም ፣ በእነዚህ መረጃዎች የታጠቁ ሲሆኑ ለጎብ visitorsዎችዎ የበለጠ ጠቃሚ ይዘት ማቀድ እና መፍጠር ይችላሉ ፣ እና እነሱ ደግሞ ለምርቱዎ ታማኝ ደንበኞች ይሆናሉ ፡፡"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ምደብ 2 ፡ ኤቷል ስፖርቲቭ ደ ሳህል (ቱኒዚያ) ፣ ፋት ዩኒየን ስፖርት ራባት (ሞሮኮ) ፣ ካውካብ አትሌቲክ ክለብ ማራካሽ (ሞሮኮ) ፣ አል አሃሊ ትሪፖሊ (ሊቢያ)"} {"text": "ጠቅላይ ምኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በአማራ ክልል መቀመጫ በባህር ዳር ከተማ ተገኝተው ለህብረተሰቡ ንግግር በሚያደርጉበት ወቅት የዲያቆን ዳንኤልን ስም አንስተው እና አመስግነው እርሱ ከጻፋቸው መጽሃፍቶች ውስጥ አንዱን ጽሁፍ ጠቅሰው ለተሰበሰበው ህዝብ ትምህርት ሲሰጡ ከማየት የበለጠ ምን የሚያስደስት ነገር አለ?"} {"text": "በሐይማኖት ና በሀገር መሪዎቻችን ሞት በጣም አዝኛለሁ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትራችን ምንም ጥቂት ቢያበላሹም ተብሎ ቢታመንም ብዙውን ግን መልካም ነገር ሰርተዋል፡፡ ለህዝቡ ሊያሳዪ የሞከሩትና የፈጸሙት መልካም ተጋድሎ ሊወደስላቸው ይገባል፡፡ ማንም መሪ ፍጹም ላይሆን እንደሚችል ሁሉ እሳቸውም ምናልባት ያጠፉት ጥቂት በደል ሊኖር ይችላል፡፡ ይህ ደግሞ በማንኛውም መሪ የሚታይ ክፍተት ነው፡፡ ዋናው ነገር ግን አብዝተው የሰሩትን መልካም ስራ መመልከት ግን የአሁኑ ትውልድ ግዴታ ነው፡፡"} {"text": "Kibret: በጣም የምትገገርም ጋዜጠኛ፦ በኮሎኔል አብይ የምትመራው ነፍጠኛዋ እና ቅኝገዢዋ ኢትዮጵያ በተጨቋኝ የኦሮሞ ሕዝብ ላይ በምታካሂደደው ዘግናኝ ግድያ እና ጭፍጨፋ ኦቦ…"} {"text": ""} {"text": "እቲ ቀንዲ ፍርሒ ድማ 90% ወፍሪ ናብ ኤርትራ ክግዕዝ ስለ ዝክእል: ንወደባት ቅርበት ስለ ዘለዋ: እቲ መብዝሕትኡ ወፍሪ: ማለት ፋብሪካታት፤ ገዘፍቲ ኢንዱስትሪታት፤ ወሃብቲ ግልጋሎት፤ ጋራዧት፤ መስኖታት፤ ዕዳጋታት፤ ሆቴላት፤ ዓውድታት ቱሪዝም፤ አታውን ወጻኢ ንግድታት፤ ሚዛኑ ናብ ኤርትራ የዘንብል:: በዚ ምኽንያት ድማ ክልል ኤርትራን ህዝባን አዝዮም ምዕቡላትን ሃብታማትን ሩኹባትን ይኾኑ: አብ መላእ ሀገር ብዂሉ መዳያት ደቂ ክልል ኤርትራ ዓብላሊ ተራ ይህልዎም:: ብቁጠባዊ፤ ማሕበራዊ፤ ፖለቲካዊ፤ ዲፕሎማሰያዊ፤ በሐጺሩ ደቂ ክልል ኤርትራ ጻዕረኛታትን፤ ሐያላት ሰራሕተኛታትን፤ ሪህጨ በላዕን፤ ስልጡናትን፤ ሙሁራትን፤ ምዕቡላትን ስለ ዝኮኑ: ከምኡውን ካብ መግዛእታዊ ፋሺሽት ጣልያን ዝወረስዎ መወዳደርቲ ዘይብሉ ከቢድን ገዚፍን፤ ስልጣኔ ስለ ዘሎዎም፤ ምልእቲ ኢትዮጵያ አብ ትሕቲ ሙሉእ ቁጽጽሮም ምኾነት ነይራ:: መናእሰይ ኤርትራ ድማ አደዳ ስደትን ሞትን ቅዝፈትን አይምኾኑን:: ግን እንታይሞ ይገበር ዘይምዕዳል:: ክልል ትግራይ ድማ አዝያ ትጉዳእ ትህሰ ነይራ ጥራሕ ዘይኮነስ: መብዛሕትኡ መንእሰይ ትግራይ ናብ ኤርትራ ምወሐዘ ነይሩ:: ብፍላይ ናብ ባጽዕን ዓሰብን ጉልበት ስራሕ ንምንዳይ:: ሎሚ እቲ ሀብትን ሺሻይን ኤርትራ ጂቡቲ ትግሕጦ አላ:: ጂቡታውያን ካብ ናብራ ዘላን ወጺኦም፡ ሎሚ አዝዮም ሀብታማትን ምዑቡላትን፡ ኮይኖም ጥራሕ ዘይኮኑስ፤ ብገንዘብን ሃብቲ ኢትዮጵያ ዓበይቲ ኢንቨስተራትን ሰብ ወፍሪ ኮይኖም አለው:: ሎሚ ወዲ ጂቡቲ ዝስደድ የለን::"} {"text": "በዚሁ ድረገጽ በተለያዩ ሰዎች የተጻፉ የሕግ ጽሑፎችና ሰነዶች በውስጣቸው ያለውን መረጃ ትክክለኛነት ማረጋገጥ የጽሑፎቹ ወይም የሰነዶቹ አቅራቢዎች ኃላፊነት ነው፡፡ በመሆኑም በጸሐፊዎቹ ተጽፈው ይሁን ተተርጉመው አልያም በማንኛውም መልክ የሚቀርቡ ጽሑፎች ውስጥ ባሉ መረጃዎች ትክክል ያለመሆን ወይም በመረጃዎቹ በመጠቀም ለሚደርስ ማንኛውም ኃላፊነት አቢሲኒያ ሎው ወይም ሰራተኞቹ ተጠያቂ አይሆኑም፡፡ በአቢሲኒያ ሎው ድኅረገጽ በማናቸውም ጉዳይ ላይ የተሰጠ የሕግ ትርጉም አከራካሪ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ እንደመጨረሻው ትርጉም እንዳይታይ አቢሲኒያ ሎው ያሳስባል፡፡"} {"text": "እዚህ ላይ ስለ ካፒታሊዝም ምንነት ወይም እንደ ኢኮኖሚ ስርዓት ትንተና መስጠት አያስፈልግም። ይሁንና ለምን ካፒታሊዝም ወይም ግሎባላይዜሽን ለካፒታሊዝም ምንጭ ወይም መነሻ ምክንያት ሊሆን ይችላል? የሚለውን ጥያቄ መመለስ ተገቢ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ቀደም ብለው ከነበሩት ስርዓቶች ጋር ሲወዳደር በካፒታሊስት ስርዓት ውስጥ ወይም በካፒታሊዝም አማካይነት ከፍተኛ የሆነ የቴክኖሎጂ ምጥቀትና ሳይንሳዊ ግኝቶች ሊታዩና የሰው ልጅም ኑሮ ሊሻሻል ችሏል። በሳይንስ አማካይነት አዳዲስ መድሀኒቶችና የህክምና መሳሪያዎች በመፈጠራቸው ባህላዊ በሆኑ መንገዶች ማዳን የማይቻሉ በሽታዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ መፈወስ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ይህ ብቻ ሳይሆን፣ በኢንዱስትሪ አብዮት፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ምጥቀት የተነሳ የሰውም አስተሳሰብ መዳበር ችሏል። በየጊዜው የሚፈጠሩ ሁኔታዎችን በተለያየ መልክ መግለጽ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ከዚህም በላይ በቴክኖሎጂ ዕድገትና መስፋፋት የተነሳ የሰው ልጅ ተንቀሳቃሽና ከተወለደበት አገር ወጥቶ ሌላ አገር የሚኖርበት፣ የሚማርበትና የሚሰራበት ሁኔታ ሊፈጠር ችሏል። እንደ ሊበራሊዝምና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት የሚባሉ አስተሳሰቦች ቀደም ብለው የተደረሰባቸው ጽንሰ-ሃሳቦች ቢሆኑም ተግባራዊ መሆን የጀመሩት በቴክኖሎጂ መዳበር የተነሳ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሲመጣና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ሲፈጠሩ ነው። ስለሆነም ጸሀፊው የካፒታሊዝምን ምንነትና አስተዋፅዖ የሚዘነጋ አይደለም፤ ጥፍን ጥላቻም የለውም። ይሁንና ግን አንድ ክሪቲካል አመለካከትያለው ሰው ማድረግ የሚገባውን የአንድን ስርዓተ ማህበር ውስጣዊ ቅራኔና በየጊዜው ብቅ የሚሉ አንድን ህብረተሰብ ሊያናጉም ሆነ ወደ ጦርነት ውስጥ ሊከቱት የሚችሉ ከአርቆ አሳቢነት ጉድለት የሚወሰዱ ፖሊሲዎችንና ፖለቲካዊ ዕርምጃዎችን የመተንተንና የማሳየት ሞራላዊ ግዴታ አለበት።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "እኛም የመጣንበትን ስንነግራቸው “እውነታችሁን ነው” በማለት የውስጥ ስልክ አንስተው ከደወሉ በኋላ መነጋገሪያውን እያስቀመጡ “አዝናለሁ ጓዶች አልቋል” ብለው ነግረውን እያዘንን ወደ ስብሰባው አመራን። እንደገባን ኮ/ል መንግሥቱ መጥተው “ስለሁኔታው ለጦሩ ማስረዳት ስላለብኝ ኮ/ል ተስፋዬ ገብረኪዳን ከኔ ጋር እንድትሄድ” በማለት ጠየቁ። ኮ/ል ተስፋዬም “በማዛቸው ወታደሮች ፊት እጄን ሰቅዬ ወጥቼ ጦሩን ለማነጋገር ፈጽሞ ሕሊናዬ ሊቀበለው ስለማይችል አልሄድም፤ እንደውም ወደክፍሌ እመለሳለሁ” አለ። እኔም “ከእንግዲህ በዚህ ዓይነት እዚህ ግቢ ለመሥራት ፍላጐት የለኝም እኔም እንደተስፋዬ ወደክፍሌ መመለስ እፈልጋለሁ” አልኩ። መንግሥቱም ሽጉጣቸውን በማውጣት “ይህን እርምጃ ባልወስድ ኑሮ ሁላችንም አልቀን ነበር፤ በድያችሁ ከሆነ ግን ግደሉኝ” በማለት ሽጉጡን ጠረጴዛው ላይ ወረወሩት…”"} {"text": "የክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሃብት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሻውል በቀለ በበኩላቸው በቀጣዩ ክረምት ለሚከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ላይ ይተከላሉ ተብለው በተለያዩ የችግኝ ጣቢያዎች የዛፍ፣ የፍራፍሬና የቡና ችግኞች እየተዘጋጁ ነው ብለዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ቁ 3 ካሕሳ ተቐቢለ እየ እሞ ናብ መቓብር ካብ ምውራድ ኣድሕኖ እዚ ምናልባት ንስጋዊ ሞት ዝመስል ጥራሕ እኳ እንተኾነ እቲ ካሕሳን ምድሓንን ግን በጃነት ዝገልጽ ሓይሊ እዩ።በጃነት ክርስቶስ ንኣምላኽ ዕጋበቱ ንዓና ድማ ህይወቱ ዝሃበና ኣብ ክንዲ ገበናዊ ሞትና ጋር ዝኸፈለ ብሩኽ ጎይታ።"} {"text": ""} {"text": "የእንግሊዙ ባርክሌይስ(Barclays) ባንክ መሰረቱን ዱባይ ላይ ካደረገው ከድሃብሺል(Dahabshiil) ጋር የነበረውን የስራ ግንኙነት ሊያቆም መሆኑን ብሉምበርግን ጨምሮ የተለያዩ የዜና ወኪሎች አስታውቀዋል።የእንግሊዙ ባርክሌይስ ባንክ በሃምሳ ሀገሮች ቅርንጫፎቹ ከአርባ አምስት ሚልዮን በላይ ደንበኛ ያለው ባንክ መሆኑ ሲታወቅ የደሃብሺል የገንዘብ አስተላላፊ ጋር የሚያደርገው የስራ ግንኙነት መቆረጥ ከእንግሊዝ ብቻ ወደ ተቀረው ዓለም (በተለይ ወደ ሱማልያ) የሚላከውን በዓመት ከአንድ መቶ ስልሳ ሚልዮን የአሜሪካ ዶላር የሚሆን ገንዘብን ያግዳል።"} {"text": ""} {"text": "ይህ የሆነበት ምክንያት፤ ጥቅሙ የማይነካበት አካል ባቀረበው ክስ ወይም ሙግት ተመስርቶ ፍርድ መስጠት የፍርዱን ዋጋ ስለሚቀንሰውና የህጉን ትርጉም ወደአልተፈለገበት አቅጣጫ ሊወስደው ስለሚችል ነው። የህጉን ትርጉም አስመልክቶ ጠንካራ ሙግት በማቅረብ በፍርድ ህጉ በላቀ ደረጃ እንዲጠራ የሚያስችለው በክርክሩ ጥቅም ያለው አካል ሲሳተፍ ነው።"} {"text": "ኣብ’ዚ ናይ ሎሚ ዓመት ውድድር ሃገራዊት ጋንታ ኤርትራን ክለብ ኣስቤኮን ብደረጃ ጋንታ ኣብ ምስታፍ ክርከባ እንከለዋ፣ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ካሜሩን ንዝተኻየደ ዙር ግራንድ ፕሪክስ ቻንታል ቢያ ዝተዓወተሉ ተቐዳዳማይ ጀርመናዊት ክለብ ባይክ አይድ (Bike Aid) መኽሰብ ደበሳይ ከኣ፡ ንጀርመናዊት ክለቡ ወኪሉ ይወዳደር ኣሎ።"} {"text": "እንተኾነ ሓደ ሓደ ኩባንያታት መጓዓዝያ፣ ንነፍሲ ወከፈ ተጓዓዝያ መንነት ወረቐትን ፓስፖርትን ምሕታት ተወሳኺ ስራሕን ወጻኢታትን ስለዝሓተት፣ ነቲ ብመንግስቲ ሽወደን ዝወጸ ሕጊ ብምቅዋም፣ ካብን ናብ ሽወደን- ደንማርክ ዘካይድኦ ጉዕዞ ደው ከምዘብላ የጠንቕቓ ኣለዋ።"} {"text": "የተወለዱትና ያደጉት በቀድሞው አጠራር በከንባታና ሃድያ አውራጃ እንደጋኝ ክፍለህዝብ በሚባል አካባቢ ነው። ይህ አካባቢ ከጉራጌ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ፊደል የቆጠሩት በዚያው አካባቢ በሚገኝ የቄስ ትምህርት ቤት ሲሆን መራቢቾ እና ሙርሲጦ በተባሉ ትምህርት ቤቶች የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል።"} {"text": "የህወሃት የጥፋት ቡድን የሀገሩን ዳር ድንበር ቀን ከሌሊት በመጠበቅ ላይ በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ካምፕ ላይ የፈፀመው ጥቃት ሀገርን የማፍረስ ተግባርና በሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ አሳፋሪ ተግባር እንደሆነ ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ሰላም እንዴት ናችሁልን በዛሬ ቪዲዮ አርፍ መረጃ እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለው ለyoutube ቻናሌ አድስ ከሆናችሁ subscribe አድርጉ ላይክ እንድሁም ሼር አድርጉ"} {"text": "የ AU ኣባልነትዋ እንደተጠበቀ ሁኖ ኢትዮጵያ ወይንም ብላክ ቻይና ኣይነት ሶቨሪን ነገር በ ሁለት ሺ ሃያ ሰባት ከቻይና ሚሲዮነሪ ብቻ ወደ ኣንድ መቶ ኣምሳ ሺ ኢትዮጵያውያን ፍልፈሎች ወይንም ዩኒቨርስት ምሩቃን መላ ኣፍሪካ ውስጥ በቻይና ኢንቬስተሮች ብቻ ልክ እንደህንድ በንጂኔሪንግ ምናምን ፍረሽ ተዩኒቨርሲቲ ሳይውቀር ይቀጠራሉ ሬንዲንግ በሚባለው ስድሳ ፐርሰንት ያህሉ ግራጁወአት ኣዴገኛ ምላጭ ፕላትፎርም ልክ የኢትዮጵያ ያህል ወድያው ስራ ተፈላጊነታቸውን ጨምሮ ኢትዮጵያ ቢያንስ ኣስራ ዘጠኝ ወደ ሃያ ስድስት ኣየር መንገዶችን ታስተዳድራለች ማለት ነው::"} {"text": "አንዳንዴም የቤተሰብ ነገር ነውና የቤቴ ጉድ ለማን ይነገራል ብሎ ላንተው ለ’አዲሱ’ ኢህአዴግ ብሶቱን ይነግርኻል:: ገበናውን አውጥቶ ያሳይኻል:: ታዲያ አንተ ሚስጥረኛዬ የቤተሰብ አባልና አዋቂ ነህ ብሎ ብሶቱን በዘከዘከልህ ብሶቱን የእድሜ ማራዘሚ: የውርስ ይገባኛል መሞገቻ አድርገህ በወንድሞችህ መሀከል ፀብ መዝሪያ ስታደርገው ደስ አይልም- አበው ይሙት ደስ አይልም:: በስተርጅና ሌሎቹን በመምከሪያህና በማስታረቂያህ ዘመንህ ታላቅ ወንድም (Big Brother) ሆነህ ሌሎቹን መገሰፅ ሲጠበቅብህ ያለ እድሜህ የልጅነት ጨዋታ አማረኝ ስትል (when you fail to act your age) ለሰሚም ለጎረቤትም ደስ አይልም::"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "አብ መጻኢ ኤርትራ ዝትከል ስርዓትን መንግስትን ፈደራላዊን ዲሞክራሲያዊን ስለ ዝኽውን፤ ማለት “ፈደራላዊ ደሞክራሲያዊ ሃገረ ኤርትራ _ ፈደሃኤ – Federal Democratic State of Eritrea – FDSE’’ አብቲ ሃገራዊ ቅዋም፡ ‘’ዓርሰ_ውሳኔ ክሳብ ምግንጻል ወይ ምንጻል’’ ዝብል ዓንቀጽ ስለ ዝህልዎ፤ ንሕና ህዝቢ ወይ ክልል ከበሳ (ሐማሴን፡ አከለጉዛይ፡ ሰራየን ዓንሰባን) ወደብ አልቦ ክንከውን ኢና። ምኽንያቱ፡ ካብ ‘’ወደብ ዓሰብ ክሳዕ ደንከል እንተላይ ምጽዋዕ (ባጽዕ)’’ ከባቢኡን ሐዊስካ ዘሎ መሬት፡ ‘’መሬት ዓፋር’’ ስለዝኾነ፡ አብ ትሕቲ ‘’ክልል ወይ ፈደራል ምምሕዳር ብሔረ-ዓፋር’’ ይኸውን ይአቱ። ስለዚ ክልል ከበሳ “ወደብ አልቦ” ይኸውን:: ከተማ ጊንዳዕ ድማ ብሎኮ ወይ ዶብ ክልል ዓፋር ን ከበሳን ኮይና ተገልግል።"} {"text": "“… በኢትዮጵያዊያን መሃል ጠላትነት የለም። ጠላትነትን የሚፈጥሩት የፖለቲካ ተጠቃሚዎች ናቸው። እነዚህ በፖለቲካ ድርጅት የተደራጁት የህዝባችንን አንድነት ለማስተማር እና አብሮ ለማሰለፍ ካልቻሉ የኢትዮጵያ ህዝብን የሚጠሉ ናቸው። በኢትዮጵያ ህዝብ ስቃይ ራሳቸውን ለማሳደግ የሚፈልጉ ናቸው። …” ይህ ዶ/ር ጌታቸው በጋሻው በኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ የተናገረው ነው። የአማርኛ ቋንቋ ፕሮግራም መኖሩ ራሱ በጣም የሚያበረታታ ነው። በተለይ “… ጠላትነትን የሚፈጥሩት የፖለቲካ ተጠቃሚዎች ናቸው…በህዝብ ስቃይ ራሳቸውን ለማሳደግ የሚፈልጉ ናቸው” ሲል የጠቀሳቸውን፣ ዶ/ር ሰለሞን ይርጋ ደግሞ “የደም ነጋዴዎች” ይላቸዋል። ሁለቱም ምሁራን፣ የዘር ፖለቲካ አራማጆች፣ በሰው ደም ሃብት እያካበቱ ያሉ መሆናቸውን ለመንገር ነው። በዘር ፖለቲካ ተጠልሎ፣ ህዝብን በዘር እያጋጩ ሃብት ማግበስበስን ከትግራይ ጉጅሌ መሪዎች “ኢንቬስተርነት” ሌላ ምን ማስረጃ ያስፈልጋል?"} {"text": "ተቓወምቲ ሺዓ፣ ኣብ ሰንዓ ንዝርከብ መንበሪ ኣባይቲ ኣመሓዳሪ ከተማ ሰንዓ ከምዝደብደቡ ዝሓበረ ጸብጻብ ኣልጀዚራ፣ ዋላ’ኳ ስምምዕ ምቑራጽ ተዅሲ እንተኸተሞ እቶም እቶም ተቓወምቲ ናብ ካልኦት ከተማታት ምግስጋስ ግና ይቕጽሉ ምህላዎም ኣፍሊጡ።"} {"text": ""} {"text": "ስለዚህ ምዕመናን ተደራጅተን ቅዱስ ሲኖዶስ በፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ማድረግ አለብን፡፡ ሲኖዶሱ ለሚወስደው ውሳኔ ድጋፍ በመስጠት መንግስት ውሳኔውን እንዲያስከብርና ለጳጳሳት ደህንነት ተገቢውን ትኩረት እንዲሰጥት ተጽዕኖ መፍጠር ይገባናል፡፡"} {"text": "በኔ ግምት ከዚህ ሁሉ “የአብሮነት” ዘመን በኋላ ዛሬ እንደዚህ ዓይነት አሰቃቂ ወንጀል ሲፈጸም ለማየት የበቃነው፣ እስከ ዛሬ ድረስ የችግሮቻችንን ግንድ ሳይሆን ቅርንጫፎቹን ብቻ ከላይ ከላይ እየቆረጥን “ተጋብተን ተዋልደን” በሚል ከቃላት አልፎ ወደ ተግባር ባልተመነዘረ መዝሙር ራሳችንን ስናታልል በመኖራችን ይመስለኛል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የጀግንነቱና ለጠላት ያለመንበርከኩ ታሪክ የሚያኮራንን ያሕል፣ ከኛው መሃል ደግሞ በማንነታቸው ብቻ ለይተን እንደ ዕቃ ስንሸጣቸውና ስንለውጣቸው የነበሩ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ዛሬም ያ የታሪክ ጠባሳቸው ሳይጠግግ አብረውን የሚጓዙ እንዳሉ አውቀንም ሆነ ሳናውቅ ያ አሳፋሪው የታሪካችን ክፍል በአደባባይ እንዳይወጣ ሸፋፍነን ለማለፍ መሞከራችን ዘላቂ መፍትሔ አይሠጠንም። በአጭሩ፣ባለፈው ታሪካችን ወቅት ለተፈጸሙት ወንጀሎች መነሾ የነበሩትትን የችግሮቹን ግንድ በጊዜ መርምረን ከሥሩ ነቅለን በማውጣት ዳግመኛ እንዳያንሰራራ ካላደረግን ቅርንጫፎቹን ብቻ ከላይ በመቆራረጥ ግንዱን አለባብሶ ማለፍ ጊዜያዊ እንጂ ዘላዊ መፍትሔ ሊሠጠን አይችልም።"} {"text": ""} {"text": "- ፒራሚዶቹ የተገነቡት በፈረዖዎቹ ዘመን ነው፤ ነብያችንና ነብዩ ዒሳም [የአላህ እዝነትና ሰላም በሁለቱም ላይ ይወረድ] ከመላካቸው ረዥም ዘመናት አስቀድሞ ነው። አንዳንዶቹ ፈርዖዎች በአላህ ያምኑ የነበሩ ሲሆን ከፊሎቹ ደግሞ ከሃዲዎች ነበሩ። ለነብዩ ሙሳ [የአላህ ሰላም በርሳቸው ላይ ይወረድ] “እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ” ያለውንና ቤተ እስራኤላውያንን ያሰቃየውን ፈርዖ ታውቁት የለም?"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "በተጨማሪ ለአባይ ግድብ ቃል ከገባነው 5 ሚሊዮን ብር በተጨማሪ ሌላ 5 ሚሊዮን ብር በአጠቃላይ አስር ሚሊዮን ብር አበርክተናል፡፡ በቀጣይም ተጨማሪ እቅዶች አሉን፡፡ እሱን ወደፊት የምንገልፀው ይሁን፡፡"} {"text": "ጾም ማለት ሰውነት ከሚፈልጋቸው ነገር ሁሉ መከልከል ማለት ነው፡፡ ወይም ለሥጋ የሚመቸውን ነገር መተው ማለት ነው፡፡ ጌታችን መጾም ሳያስፈልገዉ የጾመዉ በጾም መሳሪያነት ዲያብሎስን..."} {"text": ""} {"text": "የዩናይትድ ስቴትስን መንግሥት ሠራተኞች ጨምሮ ሁሉም የውጭ ዜጎች ከዋና ከተማዪቱ አሥመራ ውጭ ለመጓዝ ፍቃድ ማግኘት እንዳለባቸው ይኸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ማስታወቂያ አስታውሷል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ባለፈው ዓመት ፓላንድና እስራኤል እሰጣ ገባ ውስጥ ገብተው እንደነበረ ይታወሳል። የፖላንድ መንግሥት፤ ፓላንድን ከናዚ ጭፍጨፋ ጋር አያይዞ መጥቀስ ወንጀል ነው ብሎ ነበር። አሜሪካ ሕጉን ተችታውም ነበር።"} {"text": "በሀገራችን ሰዎች በዘራቸው እና በቋንቋቸው ብቻ እየተለዩ ከኖሩበት ስፍራ በግፍ ተባረሩ (ሐረር፣ወለጋ፣ጉርዳፈርዳ፣ጅጅጋ፣ወዘተ) አይናችን እያየ በክርስትና ስም እኛ የቤተክርስቲያን ነን እያልን ቃል ያልተነፈስን ወዮልን!"} {"text": "ሰማይ ላይ ያለው እውቀት መድር ላይ ካለው እጅግ የሰፋና የገዘፈ እንደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ሲል አስተርምሯል :- 12 ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ። (1 ቆሮንቶስ 13)::"} {"text": "ተመጣጣኝ የሚመሰል የነበረው የመጀመሪያው አጋማሽ ቀስ በቀስ እንግዳዎቹ ብልጫን በመውሰድ ጫና ፈጥረው ሲጫወቱ። የመሀል ሜዳዎቹ በዛብህ መለዮ፣ሱራፌል ዳኛቸው፣ሀብታሙ ተከስተ ጥምረት በዚህ አጋማሽ አስደናቂ ነበር። 51ኛው ደቂቃ መስፍን ታፈሰ ከግራ መስመር ያሻገረለትን ብሩክ በየነ በግንባሩ ቢገጨውም ወደ ላይ ወጥታበታለች። 57ኛው ደቂቃ ሙጂብ ቃሲም ከፍ አድርጎ የሰጠውን ኳስ በዛብህ መለዮ የሀዋሳ ተከላካዮችን መዘናጋት ሳይጠቀምበት ቀርቶ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ውጭ የወጣቸው በሁለቱም ቡድኖቹ በኩል የሚጠቀሱ ጥሩ ሙከራዎች ነበሩ። በጨዋታው መሀል እሰጣ የብሩክ በየነ እና ሚካኤል ሳማኪ እሰጣገባ ተከትሎ የፋሲል ከተማ ቡድን መሪ ሀብታሙ ዘዋለ እየተበደልን ነው በማለት ከአራተኛው ደኛ ላይ ቁጣቸውን ገልፀዋል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ዳኒ እኛ አላዘንም ምክንያቱም አንተ የተመኘኸው ''በሕይወት እያሉ ሌላ ሰው በሥልጣናቸው ተቀመምጦ፤ እርሳቸው እንደማንኛውም ሰው በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ሲራመዱ ለማየት ነበር ምኞቴ፡፡'' ያልከው በአቶ መለስና በኢሃዲግ መሪዎች ሊሆን እንደማይችል 100% እናውቀዋለን:: ቢሆን በጣም ጥሩ ነበር ግን አይሆንም:: አንተ የተመኘኸው ምኞት ልክ ኢትዮጵያ ከአለም በኢኮኖም ደረጃዋ በ 5 አመት ወስጥ 1ኛ እንድትሆን እንደመመኘት ያለ ነው:: ይህ ደግሞ ሊሆን አይችልም:: በኢኮኖሚ 1ኛ ልትሆን ትችላለች ግን በ 5 አመት ውስጥ ፍጹም ሊታሰብ የማይችል ነውና::"} {"text": ""} {"text": "ከብዙ ቀን ደስታ ያንድ ቀን መከራ ይበልጣል። ንጉሥ ምሰሶ ነው ሠራዊት ግድግዳ ናቸው መኳንንት ግን ማገር ናቸው። ለንቋጣ ልጡ እንዲማልግ እንጨቱም ቀሊል እንደሆነ ወስላታም ወዳጅ እንደዚያ ነው።"} {"text": "ትላንት በተደረጉ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ጂኬ ኢትዮጵያ ሊና ሆቴልን 5ለ3 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአሸናፊው ቡድን ቢኒያም ወርቁ (2) ፣ ኤፍሬም አሻግሬ ፣ ሄኖክ ሩጋ እና አዳም ግሌዘር ሲያስቆጥሩ ለተሸናፊው ቡድን ተስፋዬ አበራ(2) እና ቅዱስ አስመላሽ ማስቆጠር ችለዋል።"} {"text": "እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት (መላእክት ጠራችው)፡፡"} {"text": "ኣብ መንጎ ኣሜሪካንን ታሊባንን ኣብ ቀጠር ይካየድ ዘሎ ልዝብ ሰላም ኣብ ኣፍጋኒስታን ዝተኻየደ ናይ 17 ዓመታት ኲናት ብፖለቲካዊ ልዝብ ክፈትሕ ይኽእል እዩ ዝብል ዓብይ ተስፋ ተነቢርሉ ከምዘሎ ተፈሊጡ።"} {"text": "ዕላማ እዚ ቻነል፣ ገና ነቲ ድንግል ዘሎ ባህልናን ክብርታትናን ብመልክዕ ጥበባዊ ስርሓት ዝፈረዩ ዝተፈላለዩ ፊልምታት፡ኮሜዲታት፡ድራማታት፡ሙዙቃዊ ቪድዮታት ዝፈረየ ትሕዝቶ ምዝርጋሕ እዩ። ተወሳኺ ምስ ህቡባትን ዕዉታትን ሰባት ዝተገብረ ቃለመጥይቅ ዉን ንዝርግሕ። ነቲ ዘይተበርበረ ባህልናን ክብርታትናን ንምዕቃቡ ጥራይ ዘይኮነ ኣህጉራዊ ተፈላጥነት ንሕረክብ ዉን ዓቢ ግደ ዝጻወት ፡ ኣብ ዩቱብን ዌብሳይትን ምዝርጋሕ ከም ቀዳምነት ሰሪዑ ዝሰርሕ መርበብ ሓበሬታ እዩ። ዕብየትና ብናትኩም ሓገዝዩ ዝስስን ስለዚኮነ ሳብስክራይብ ሸር ብምግባር ክትተሓባበሩና ብትሕትና ንምሕጸን።"} {"text": "እነዚህ የአየር ማረፊያዎች ከአሜሪካ አየር መንገድ እና ከዳታ አየር መንገድ መስመር እንዲሁም ከአሜሪካ ዜጎች መካከል በ Globals Entry , SENTRI እና NEXUS በመሳሰሉ ተጓዥ አየር መንገዶች ላይ በረራዎችን ጨምሮ ከአሜሪካ አየር ትራንስፖርት እና ከዳታ አየር መንገድ መስመሮች ጋር ተባባሪዎች ተካተዋል. አሁን በ 400 በሚገኙ አውሮፕላን ማረፊያዎች ውስጥ እና 18 ተሳታፊ አየር መንገዶች አሉት"} {"text": "ጨለንቆ ከተማ ላይ የተቃውሞ ስልፍ በማድረግ ላይ የነበሩት አሥራ አምስት ሰዎችን የገደሉ የሠራዊት አባላትና ትዕዛዝ የሰጡ ኃላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁ የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት አሳሰብ። ግድያው መሣርያ ባልታጠቁ ሰዎች ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነው ብለዋል የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ አዲሱ አረጋ።"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ይሁን እንጂ አሁን በግላጭ እየተደረገ ያለው የፓለቲካ እንቅስቃሴ ህዝብን ማእከል ያላደረገ፣ የብሄሮች፣ ብሄሮችንና የህዝቦችን እኩልነት ያላከበረ፣ ጠቅላይ በሆነ አስተሳሰብ የተቃኘ ከመሆኑ ባሻገር ሁሉንም የአገራችን ህዝቦች የማያካትት በተለይ አርሶ አደሩን ያገለለ ነው። የሁሉም ህዝቦች ፍላጎት የማያስተናግድ የጠቅላይነት አስተሳሰብ አገሪቱ ወደ ከፋ ሁከት ብጥብጥና መበተን እንደሚያመራት ጥርጥር የለውም ፡፡ ሁላችሁም እንደምትገነዘቡት ውስጣዊ ሁኔታችን ስታይ በአጠቃላይ በውስጥና በውጭ ሃይሎች በተተበተበ አገርን የማፍረስ እንቅስቃሴ ምክንያት ለአደጋ ተጋላጭነታችን እያየለ መጥቷል፡፡ የሁሉ ነገር መሰረት የሆነው ሰላምም የደፈረሰበት፥ የህግ በላይነት የማይከበርበት፥ አገሪቱ ሕገ መንግስት በግላጭ የሚጣስበት፥ ወቅት ላይ እንገኛለን፡፡ በኣገራችን በሕገ መንግስቱ የተረጋገጡ የዜጎች መብቶች በአደባባይና በስፋት እየተጣሱ የሚታዩበት፥ ዜጋው በነፃ ተንቀሳቅሶ ለመስራት፥ ሃብት ለማፍራት የተቸገረበት፥ ከዛም አልፎ ለጥቃት የተጋለጠበት፥ ወቅት ላይ እንገኛለን። የአገሪቱ ኢኮኖሚም በከፍተኛ ደረጃ እየተጎዳ የኑሮ ውድነቱ እየከፋ በመሄድ ላይ ይገኛል፡፡"} {"text": "የሰዎችን በማየት እንደመቅናት ባለን ደስተኛ እንዳንኾን የሚያደርገን የለም። በሰዎች ትዳር፣ በሰዎች ቤት፣ በሰዎች መኪና፣ በሰዎች ኑሮ…. መቅናት የተሰጠንን ካለማመስገን፣ እርሱንም ካለማሳደግ አቃቂርም ከማውጣት ይመነጫል።"} {"text": "ኳታር በ አፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ መግባት የጀመረችው በ ደርግ ዘመነ መንግስት ነበር። ሻብያ በኢርትራ ሲዋጋ ስንቅ እና ትጥቅ አቀባይ ከሆኑት ሃገራት ውስጥ ብቻ ሳይሆን ቀንደኛ የ ድርጅቱን አባላት በማስጠለል እና የ መንቀሳቀሻ ፓስፖርት በመስጠትም ትታወቅ ነበር። ይሄው ግንኙነት ከ ደርግ መውደቅ ጋር የተሻሻለ መልክ የያዘ ቢመስልም ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ተከትሎ የመሻከሩ ደረጃ ብሶበት በ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ 2008 ዓም ተመልሶ የ ኢትዮጵያ እና የ ኳታር ዲፕሎማሲ ግንኙነት መልሶ ተቋረጠ። በ ቅርቡ ከ አቶ መለስ እረፍት ተከትሎ ባለፈው ጥቅምት 2012 ዓም ነው ኳታር የ ዲፕሎማሲ ግንኙነቷን ከ ኢትዮጵያ ጋር ያደሰችው።"} {"text": "· ሰባት ንጽቡቅ ግብርና ክርእዩ አለዎም። አብ ቋንቋ ግሪኽ ክልተ ቃላት ንጽቡቕ ዝብል አለዋ። agathos ንሓደ ነገር ከም ጽቡቕ ዓይነት ዝገልጽ፥ እታ ካልአይቲ kalos አብዚ እቲ ነገር ጽቡቕ ጥራሕ አይኮነን ይስሕብ ይማርኽን ብሓቂ አብ ውሽጢ ፍሉይ ጽቡቕ ነገር ይስምዓካ። አብ ወንጌል ጽቡቅ ክብል እንከሎ kalos ዝብል እዩ ዝጥቀም።"} {"text": "ከመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች ከባለሃብቶችና ከተለያዮ ባለሙያዎች የተዋቀረ አንድ ኮሚቴ ከቢ.ኤም.ዲ ፕሮሞሽን ጋር ገቢ ማሰባሰቡን ሲያስተባብር ቆይቷል፡፡ በሸራተን አዲስ ላሊበላ አዳራሽ የሚካሄደውን ፕሮግራም በ450ሺ ብር አቶ አብነት ገ/መስቀል ብር ስፖንሰር ማድረጋቸው ሲገለፅ ከፍተኛ ባለስልጣናት፤ ክቡር ዶ/ር ሼህ መሀመድ አሊአል-አላሙዲን፤ ባለሃብቶች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ አትሌቶችና የሚመለከታቸው አካላት በሚገኙበት ልዩ ዝግጅቱ እንደሚካሄድም ታውቋል፡፡"} {"text": "ኣዲስ ኣበባ፣ 21 ለካቲት፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)መዛዘሚ ፅምብል በዓል መበል 45 ዓመት 11 ለካቲት ኣብ ኣዳራሽ ሚሌኒየም ኣዲስ ኣበባ ብድሙቕ ስነ-ስርዓት ሎሚ መዓልቲ ክካየድ ኢዩ። ነቲ በዓል ንዘተሓባብሩን ፀጥታ ዘኽብሩን ኣካላት ኣቐዲሙ መደብ ኦሬንቴሽን ከምዝተውሃቦም ማሕበር መናእሰይ ትግራይ…\t"} {"text": "አሜሪካና አውስትራልያ ስንሻገር ግን መልኩ ፈጽሞ ይቀየራል፡፡አሮጌዋ አቁማዳ ብጥስጥሷ ወጥቶ ከጥቅም ውጭ ትሆናለች፡፡ የሰው ሁሉ ሥዕለት አሜሪካ/አውስትራልያ ላይ ያቆማል፡፡ ስለዚህም ከእግዜር ጋር በችግሩ ጊዜ የነበረው ወዳጅነት ይቀዘቅዛል፡፡ ተስፋ ያበቃል፡፡ የተስፋይቱ ምድር ገብቷል፡፡ የሌላው ርዳታ አያስፈልገኝም ብሏል፡፡ ግለኛነት የነገሠበት ሀገር ደርሷል፡፡ ያን ጊዜ ኢትዮጵያዊነት የተደበቀ መልኩን ብልጭ ያደርጋል፡፡ አብሮ መብላት፣ አብሮ መኖር፣ መተሳሰብ፣ ሰው አፍቃሪ፣ ለወገኑ ሟች፣ እንግዳ ተቀባይ፣ ማኅበራዊ ኑሮ የሚያውቅ የሚሉት ነገሮች ተረት ይሆናሉ፡፡ ጎሰኛነትና ጠባብነት፣ ጽንፈኛነትና አክራሪነት፣ ግለኛነትና ትዕቢት፣ እኔ ዐውቃለሁና የበላይነት ቦታቸውን ይይዛሉ፡፡ ከፈረንጁ ጋር እየኖረ ከሐበሻው ጋር መኖር ይከብደዋል፡፡ በማያውቀው ሀገር እየኖረ ከሚያውቀው ሰው ጋር መስማማት ይሳነዋል፡፡ይበልጥ ሲሠለጥን ይበልጥ ይሠየጥናል፡፡ ይበልጥ ነጻነት ሲያገኝ ይበልጥ ይባልጋል፤ ይበልጥ ሲፈቀድለት ይበልጥ ይከለክላል፣ ይበልጥ ሲሰፋው ይበልጥ ይጠባል፡፡ በገንዘብ ሲበለጽግ በፍቅር ይበልጥ ይደኸያል፡፡ ለምን?"} {"text": "እዚ ኣብ ኢትዮጵያ ብናህሪ ዝምዕብል ዘሎ ኩነታትን ምስኡ ተዛሚዱ ዝኸይድ ኣሰላልፋ ሓይልታት ኢትዮጵያን፡ ንኢትዮጵያን ንዞናናን ናብ ሓደገኛ ቅልውላው ክመርሓ ምዃኑ ዓለም ብምሉኡ ዝከታተሎ ዘሎ ሓቂ ኢዩ።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ዲ/ን ዳኒኤል መልካም ብለሃል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጊዜውን ፈተና እንድትቋቋም እኛ ሁላችንም ከአባቶቻችን ጋር ሆነን የቅዱስ ሲኖዶሱን ውሳኔ በየደረጃችን ተግባራዊ ለማድረግና ሕገ ቤተክርስቲያንን ጠብቆ ለማስጠበቅ በተሰጠን አቅም መትጋት አለብን፡፡ የብጹዓን አባቶቻችን መልካም ገድል አስደስቶኛል፡፡ የሲኖዶሱንም ትንሣኤ እያሳዩን ነው፡፡ዳኒ አንተም ወቅታዊ መረጃዎችን ከማስተላለፍ አትቆጠብ፡፡ እየሠራህ ያለውን መልካም ነገር እንደ ትንሽ አትቁጠረው፡፡ እግዚአብሔር ብርታቱን ያድልህ፡፡"} {"text": "የሚገርም እይታ ነው፠ ሳነበውእያዘንኩ ማርያም ማርያም እያልኩ አነብኩት፠እንደ ሰው ተፈጥረን እንደ ሰው ማሰብ አቃተን፠ ፈሪሃ እግዚሀብሔር እራቀን፠ራሰ ወዳድነት በዛ,አቤቱ የልቦናችችንን አይን አብራልን፠ዲያቆን ዳኒ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ፠አሜን!"} {"text": "ከፍ ያለ ሽንቁር ያለበት የትምህርት ቤቱ አጥር፤ ከቢጫው ፎቅ የእርምጃዎች ርቀት ያህል ላይ እንደሚገኝ ተመለከትኩ። ለአጥሩ የሚቀርበው የፎቁ ግድግዳ እና የመጀመሪያው የመማሪያ ክፍል በከባድ መሳሪያ ፍንጥርጣሪዎች ተበሳስተዋል። በፎቁ የታችኛው ክፍል ያለው በረንዳ ከመስኮቶች በወረደ መስታወት ስብርባሪ ተሞልቷል። የመጀመሪያው ክፍል የተዘጋበትን መቀርቀሪያ አስከፍቼ ወደ ውስጥ ገባሁ። ከበር ጀምሮ ወለሉ በስብርባሪ ተሸፍኗል። በመስኮት ጥግ የሚገኙ ዴስኮችም እንዲሁ ስብርባሪው አርፎባቸዋል።"} {"text": "በኢንዲያናፖሊስ ለመጎብኘት የተሻለ ጊዜ የለም. የኢንዲያና ግዛት 200 ኛ ክብረ በዓሉን በሚያከብርበት ወቅት እንደ ካፒታል ከተማ እንደ ሚያንዲፖሊስ የሙዚየም ሙዚየም የመሳሰሉ የዝቅተኛ ጎልፍ ጨዋታዎች ለታላቁ የህዳሴ ሥነ-ባህሪ, ታሪካዊ ቦታዎችን, የልጆች ሙዚየም , ዙ, እና ፍጥነት ፍጥነት. በኢንዲያናፖሊስ ሁሉም የ Bicentennial ልምዶች በ 2016 በሙሉ ይቀጥላሉ."} {"text": "አዎ, የስፔንን ካፒታል ከባርሴሎኒያ መጎብኘት ይችላሉ! ምንም እንኳን በስፔን ትልቅ ከተማ ውስጥ አንድ ቀን ብቻ በቂ አይደለም, በተለይም የባቡር ጣቢያን (ከዚህ በታች ይመልከቱ) አስገራሚ መጠን ሊጨምሩ ይችላሉ."} {"text": "ፍርድ ቤቶች በታሪክ እና ባህል ላይ የተመሰረቱ ከፍ ያሉ ነገሮች ምክንያት ልዩ ልዩ ችግሮችን ያቀርባሉ. በእያንዳንዱ ከፍታ ላይ የሚደረጉ ለውጦች ለአካል ጉዳተኞች እንቅፋት ይሆናሉ. በፍርድ ቤት ውስጥ የተወሰኑ የሕንፃው መሰናክሎች በአዳዲሶቻችን ውስጥ ተካትተዋል:"} {"text": "በሌላ በኩል አሠሪው በማናቸውም ጉዳዮች ላይ እንዲደራደር ግዴታ መጣል የሠራተኛ ማኅበራቱ/ሠራተኛው ባለሀብት ያልሆነበትን ድርጅት ባሻው መንገድ እንዲመራው የማድረግ ያህል ይሆናል በማለት ድርድሩ ገደብ ሊበጅለትና ወሰኑ ሊታወቅ ይገባል ይላሉ፡፡"} {"text": "ምልካዊ ስርዓት ኢሳይያስ፣ ነቲ ምኽንያት ቅዝፈት ብዙሕ ህይወት ኤርትራውያን ኮይኑ ዘሎ ተደጋጋሚ ሓደጋታት ጥንቁልሓስ ሓንሳብ ኣብ እርጋን መኪና፣ ሓንሳብ ኣብ ጽርግያ ሓንሳብ ኣብ ኣውቲስታ እናጸግዐ ካብ ሓላፍነት ክሃድመሉ እምበር መስረታዊ ፍታሕ ክገብረሉ ዘይምፍታኑ ብህይወት ኤርትራውያን ከምዘይግደስ ዘመልክት እዩ።"} {"text": ""} {"text": "በዓለም ላይ የሰው ልጅ በጋራና በቡድን በተጓዘበት የታሪክ ዘመናት የደረሰባቸው የኑሮ ደረጃዎችና የአስተሳሰብ ለውጦች ኑሮውን ለመምራትም ሆነ ፍላጎቶቹን ለማርካት የሚረዱትን አማራጮች እንደፈጠረለትና ያንንም ተገንዝቦ የመምረጥ ችሎታ እንዳዳበረ አይካድም።በዘመናት ጉዞው እድገትና ለውጡም የተለያዬ በመሆኑ የምርጫው አይነትና ውጤት እንደ ወቅቱ የተለዬ ነው።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ዘወትር ረዕቡ እለት በቫቲካን በሚገኘው የጳውሎስ 6ኛ አዳራሽ ወይም ደግሞ እንዳስፈላጊነቱ እና እንደ አየሩ ሁኔታ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ለምሰበሰቡ ምዕመናን እና የሀገር ጎብኝዎች በተለያዩ አርእስቶች ላይ ተመርኩዘው የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ እንደ ሚያደርጉ ይታወቃል። የእዚሁ መርሃ ግብር አንዱ አካል በሆነው ከጥር 7/2010 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መጋቢት 26/2010 ዓ.ም. ድረስ ዘወትር ረቡዕ እለት በስርዓተ ቅዳሴ ዙሪያ በተከታታይ አድርገውት የነበረው የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ ባለፈው ሳምንት መጠናቀቁ ይታወሳል።"} {"text": "በመሠረቱ አለመግባባቱ በግልግል እንዲወሰን ሕግ የሚፈቅድ ሲሆን ወይም ተከራካሪዎቹ ወገኖች የሚያከራክራቸው ነገር በግልግል እንዲወሰን ወይም ወደፊት ክርክር የተነሳ እንደሆነ በግልግል እንዲታይ የተስማሙ እንደሆነ ጉዳዩ በግልግል መታየት እንዳለበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 315(1) ይደነግጋል፡፡ በሌላ ቋንቋ የግልግል ጉባዔ የሚቋቋመው የተፈጠረው አለመግባባት ላይ ውሳኔ ለመስጠት ሲሆን ፍርድ ከተላለፈ በኋላ ግን አገልግሎቱ ያበቃል፡፡ ጉባዔው ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት ትክክለኛውን ጭብጥ በመመሥረት፣ ክርክር በመስማት፣ የሰነድም ሆነ የሰው ማስረጃዎችን በአግባቡ በመመርመር ይሆናል፡፡ ጉባዔው የቀረቡለትን ተከራካሪዎች በአግባቡ መስማቱ ከተረጋገጠ ውሳኔው በድምጽ ብልጫ የሚሰጥ እንኳን ቢሆን የጸና እንደሚሆን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 318(3) በግልጽ አስፍሯል፡፡ ውሳኔው ሲዘጋጅም በፍርድ ቤት እንደሚዘጋጅ የውሳኔ ዓይነት ሆኖ የካሳንና የኪሳራን ጉዳይ ለመወሰን እንሚችል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 318(2) መብት ይሰጣል፡፡ ውሳኔውም ቀንና ዓመተ ምሕረት ተሞልቶበት በገላጋዮቹ ከተፈረመበት በኋላ ለተከራካሪዎቹ እንዲደርሳቸው እንዲደረግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 318(4) ያዛል፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ":lol: :lol: :lol: ሰበር አቦይ ስብሃት ነጋ የጄ/ል ሃየሎም አርአያ ባለቤት ወይዘሮ አልጋነሽ መለሰን ወደ ገደል ገፍትሮ ጥሎ እንደገደላት ተጋለጠ!! አርአያ ተስፋማሪያም የአልጋነሽ መለሰ አሟሟት! የጄ/ል ሃየሎም አርአያ ባለቤት አልጋነሽ አሟሟት በተመለከተ ምንጮች አዲስ መረጃ አድርሰውኛል። አልጋነሽ ከመቀሌ በስብሃት ትእዛዝ ታፍና እንደተወስደችና ገደል ውስጥ ተገፍትራ እንድትገደል ያደረገው ስብሃት ነው ያለው ምንጩ የመከላከያ ሰራዊት አልጋነሽ ስታመልጥ ገደል ገ..."} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "5. አንዳርጋቸው ሀገራችንን የወረረውን አደግዳጊነትን፣አድርባይነትን፣ አሙዋሙዋቂነትን ፣ጥራዝ ነጠቅነትን ለሀገራችን ጠንቅ መሆናቸውን ተገንዝቦ በፃፈው መፅሀፉ ውስጥ በሰፊው ያስተማረ ከመሆኑም በላይ እነዚህን ባህሪያት በመፀየፍ በተግባር አስተምሩዋል።"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ይዘው አክሱም መግባታቸው ተሰማ። ዜናው አብዛኞችን እያነጋገረ ሲሆን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጉም አልጠፉም። የመንግስት መገናኛዎች ግን አብይ ሕዝብ እያወያዩ መሆኑንን ነው የዘገቡት።"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "ኣብ ሱራሃማር፡ ሽወደናዊ ቤተ-ክርስትያን ከምኡ ውን ቤተ-ክርስትያን ፒንግስን፡ ኣለዉ። መስጊድ፡ ብቐረባ ኣብ ከተማ ቬስተሮስ ይርከብ። ኣብ ከተማ ቬስተሮስ ናይ ኦርቶዶክስን ካቶሊክን ቤተ-ክርስትያን ውን ኣሎ።"} {"text": "‹‹ሳይንሳዊ ግኝቶችን እውን ለማድረግ እስላም ከሃይማኖቶች ሁሉ ይበልጥ የተመቻቸ ሃይማኖት ነው። ነፍስን ለመግራትና ስነምግባርን በማነጽ ፍትሕና ደግነትን ለማስፈን በማስቻልም ከሁሉም ታላቁ ሃይማኖት ነው።››"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 155 ዋ. ካሬ LED የጎርፍ ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ብሄራዊ የተቀናጀ የመሬት አያያዝና አጠቃቀም ፖሊሲ በሀገራችን ያለመኖር ለልማት ስራዎች መፋጠን ማነቆ ከመሆን አልፎ ውሱን የሆነውን ሀብት ለወረራና ሽኩቻ ያጋለጠ መሆኑ ተገለፀ፡፡"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "የአርበኞች ግንባርና የትህዴን በርካታ ጥቃትን ጨምሮ በኦጋዴን ሶስት የውጪ ሃገር የማእድን ዳሰሳ ተቋማት ላይ በኦብነግ የተፈጸመው ዘጠኝ ቻይናውያንና በርካታ ዜጎች የተገድሉበት ሚሽን ላይ፡ ከጥናት እሰከ ጥቃት የተሰረው ዘመቻ አንድ አብነት ነው።"} {"text": "በህገ መንግስቱ አንቀፅ 51 መሠረት የሀገሪቱን የውጪ ግንኙነት ፖሊሲ የመወሰንና የማስፈፀም ስልጣን የፌደራሉ መንግስት ነው፡፡ በአንቀፅ 50 መሠረት ደግሞ የክልል መንግስታት ለፌደራሉ መንግስት የተሰጠውን ስልጣን የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ትውልደ-ሶማሌዪቱ ኢላን ኦማር እና ከኮሎራዶ አንድ ጥቁር አሜሪካዊ ለኮንግረስ ሲመረጥ የመጀመሪያ የሆኑት የኤርትራ-አሜሪካዊያን ልጅ ጆዜፍ ንጉሤ የዩናይትድ ስቴትስ እንደራሴዎች ሆነው ተመርጠዋል።"} {"text": "ፊልሙ ሲጀምር በተሾመ የሚመራ አምስት ስዎች የያዘ አንድ ማፊያ መሰል ቡድን፣ ለውጭ ሰዎች ተቀጥሮ የእቶ እስክንድር አባተን ሳይንሳዊ ጥናት ለመስለብ ሲመካክርና እቅድ ሲያወጣ እናያለን። የሚያልቀው ይሄው ቡድን በህግ ቁጥጥር ስር ሲውል እንጂ የእስክንድር ጥናት ተሰፋ እንደሰጠን አባይ ወንዝን አትንኖ ዝናብ ሲያዘንብ አይደለም።"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "ፍልክ በባምመንታል አንድ የስፖርት ሱቅ ነበረው በ 2015 የታናሹን የክብር ዜጋ ክብር ያጎናፀፈ ወጣት የከተማዋ ነዋሪዎች ሱቁ የለመዱ ሆነው አደጉ ፡፡ ሆኖም አሰልጣኙ እሱ እና ቤተሰቡ የሚመለከቷቸው የበለጠ አስፈላጊ ነገሮች ስለነበሯቸው ዘግተውታል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ነቲ ግዳብ የስርሕ ናይ ዘሎ ኮርፐረሽን ሓይሊ ኤለክትሪክ ኢትዮጵያ ዋና ፈፃሚ ስራሕ ኣቶ ምህረት ደበበ ግን እቲ ግድብ መሰረታዊ ዝኾኑ መፅናዕትታት፤ኣዚዮም ብዙሓት ናይ ምርመራ ስራሕቲ ድሕሪ ምስርሖም ይህነፅ ከምዘሎ ብምግላፅ ኣስዒቦም ‘’ብዓለምለኸ ደርጃ ተቐባልነት ዘለዎምን ኣብቶም ዝሓለፉ 50 ዓመታት ብናይ ግድብ ምህንድስና ዝፍለጡን ኣብ ዓለም ኣዝዮም ዓበይቲ ግድባት ዘፅንዑ፣ዝቐየሱ ዝሃነፁ ኩበናያታትን ሰብሙያን ዝሓቐፈ እዩ’’ኢሎም።"} {"text": "እኔም, እንደ ክርስቶስ ክንፎች ኣውጥቶ ካልሆነ በስተቀር እንዴት ከደብረ ዳሞ ወጣ ብየ ሳስብ ነበረ። ለካስ ጻዲቁ ፋንቲ Washington DC ካለው ርእሰ ኣድባራት ሰላም ቅድስት ማርያም ቆይቶ ነው!"} {"text": "እታ ሃገር፣ ኣብ ደቡብ ሱዳን ንዝርከብ ኣምባሳደራ፣ ናብ ዋሽንግተን ድሕሪ ምጽዋዕ፣ ኣብ ጉዳይ እታ ሃገር ብዕቅምቆት ትመክር ምህላዋ ክፍሊ ጉዳያት ወጻኢ ኣመሪካ ኣረጋጊጹ ኣሎ።"} {"text": ""} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "ለማንኛውም መለስ ብለን የምንጠይቅ ከሆነ ኦነግ ናሹ በማለት ኦህዴድ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰውን በደልም ጭምር ነው የምንጠይቀው እዛኔ ደግሞ አይደለም አንተና መስሎችህ ዘርማንዘራቹ ከፍሎ የማይጨርሰውን እዳ አናቹቸ ላይ ታኖራለቹ ።"} {"text": "ቱስካኒ ውጭ እና ለመድረስ ተጨማሪ pricey ትንሽ ቢሆንም (አንተ በጣም ቀርፋፋ ክልላዊ ባቡር መውሰድ ይፈልጋሉ በስተቀር), የ ፈጣን ባቡር ልክ በላይ በግማሽ ሰዓት ውስጥ በቦሎኛ ወደ እናንተ ይወስዳል. (ከ ትኬት ለማግኘት እርግጠኛ መሆን አስቀምጥ ባቡር እንዴ በእርግጠኝነት!) በቦሎኛ ጣልያን ውስጥ በጣም underrated ከተሞች አንዱ ሲሆን ላይ በጣም ጥሩ ነጥብ ነው የእኛ 10 ፍሎረንስ በ ባቡር ከ ቀን ጉዞዎች. በውስጡ ውብ ታሪካዊ ማዕከል ቢሆንም, ሀብታም የምግብ ባህል, እና ሞቅ ገና ዘና, ብዙውን ጊዜ ከተለመደው በቬኒስ ፍሎረንስ ሮም መንገድ ላይ ቱሪስቶች ያለማወቅን ነው."} {"text": "ከዚህ ውጪ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮችን በተመለከተ ምንም ዓይነት ውሳኔ እንደማያስተላልፍና የመጨረሻን ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ብቻ መሆኑን አፈጉባዔው አስረግጠው አስረድተዋል፡፡ ከዚህ በመነሳት ኮሚሽኑን በተመለከተ ዜጎች ከብዥታ በጸዳ ሁኔታ የጠራ ግንዛቤ እንዲይዙም አሳስበዋል፡፡"} {"text": "የደብረ ዝቋላ ገዳም ከተመሠረተ ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርነው የ835 ዓመት እድሜን ያስቆጠረ ታላቅ ገዳም ነው፡፡ የመጀመሪያው መሥራች በውስጡ ልዩ ልዩ ጸዋትወ መከራዎችን በመቀበል ገድላቸውን የፈጸሙበት ታላቁ ጻድቅ አቡ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሲሆኑ እርሣቸው በ14ዐዐ ዓመት ውስጥ በነበረውና በኢትዮጵያው ንጉሥ በአጼ ዳዊት ልጅ በሕዝበናኝ (እንድርያስ) ዘመነ መንግሥት ካረፉ በኋላ ንጉሡ ሕዝበናኝ (ሁለተኛ ስሙ እንድርያስ) በዚህ አምሳለ ደብረ ታቦር በተሰኘ፣ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የማይታበል ሕያው ቃል ኪዳን ከልዑል እግዚአብሔር በተቀበሉበት ተራራ ላይ በስማቸው ጽላት በማስቀረፅ ቤተክርስቲያን በማነጽ ገዳም እንዲመሠረት ካደረጉ በኋላ በሺህ የሚቆጠሩ መናንያን መነኮሳት በውስጡ ለዓለም ሰላም ለሕዝበ ክርስቲያን ይቅርታና ምሕረትን ከእግዚአብሔር እየለመኑ ትሩፋን እየሠሩ መንፈሳዊ አገልግሎትን እያገለገሉ እስከ ግራኝ ወረራ ድረስ ገዳሙን በማስፋፋት ቆይተዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ጉዳዩን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፄ ላይ ባወጣሁት ፅሁፍ የዓረና ፓርቲ ተግባሩን ከማውገዝ አልፎ በአቶ ዘነበ ላይ እርምጃ ለመውሰድ የአስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱ የግለሰቡን “ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት” የሚገድብና ለዜጎች ዴሞክራሲያዊ መብትና ነፃነት እታገላለሁ ከሚል ድርጅት የማይጠበቅ እንደሆነ ገልጬያለሁ። ሆኖም ግን፣ አቶ አብርሃ ደስታ ለአስተያየቴ የሰጡት ምላሽ በተጨባጭ እውነታና በነፃነት መርህ ላይ የተመሰረተ አይደለም። ስለዚህ፣ በዚህ ፅሁፍ እንግሊዛዊው ፈላስፋ “John Stuart Mill” ስለ ሃሳብና የአመለካከት ነፃነት ጥልቅ የሆነ ትንታኔ የሰጠበት “On Liberty” የተሰኘውን መፅሃፍ ዋቢ በማድረግ በጉዳዩ ዙሪያ በዝርዝር ለማሳየት እሞክራለሁ።"} {"text": "ኦባንግ፦አዎ! ለሁሉም ጊዜ አለው። ፍትህ ለጠማቸው ወገኖች በሚቻለው ሁሉ መድረስ ግድ ነው። የሌሎችን ኑሮና ስቃይ መካፈል ሰው የመሆናችን አንዱ መግለጫ ነው።በእውነት፣ በቀጥተኛው መንገድ፣ የተከታዮችን ልብ ሳንሰብር ማገልገል ለማንም የሚተው ሥራ አይደለም፡፡ ሁላችንም ያገባናል። ባገራቸው ጉዳይ ከሚያገባቸው ዜጎች መካከል አንዱ ነኝ።"} {"text": "ልደቱ፡– አሁን ለዚህ መልስ ብሰጥህ ምን ጥቅም አለው?… ኢህአዴግ በዚያ ደረጃ አዘጋጅቶ ወደ ተቃዋሚ ጐራ ሰርጌ እንድገባ ያደረገኝ ሰው ከሆነ የምሰጠው መልስ ይታወቃል፡፡ አይደለሁም ነው የምልህ፡፡ ግን ኢህአዴግን ለመጥቀም ከተፈለገ ለምንድነው ተቃዋሚ ውስጥ የምገባው? ኢህአዴግ ተቃዋሚ በዝቶበት አይደል እንዴ የተቸገረው፡፡ እንደዚህ ብለው የሚናገሩ ሰዎች መረጃቸውን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ ኢህአዴግ ወደ ስድስት ሚሊዮን የሚጠጉ አባላት አሉት፡፡ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ብሆን ችግር የለውም፤ መሆን ብፈልግ ማለት ነው፡፡ የሚያሣፍርም ነገር የለውም፡፡ የኢህአዴግን የፖለቲካ አመለካከት አልወደውም፣ አላምንበትም እንጂ ባምንበት እኮ ኢህአዴግ እሆናለሁ፡፡ የሚያሳፍር ነገር አይደለም፡፡ የኢህአዴግ አባል የሆኑ ብዙ ጓደኞች አሉኝ፤ ወንድሞች እህቶች አሉኝ፡፡ ግን አጋጣሚ ሆኖ የኔና የኢህአዴግ የፖለቲካ አመለካከት ስለማይጣጣም አልሆንኩም፡፡"} {"text": ""} {"text": "በጃፓን አውሮፕላን ማረፊያዎች ደጋፊዎች በባህር ዳርቻዎች ውስጥ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉትን የጃፓን ማዋቂያዎች, Click2Pay, Instadebit, Ukash, UseMyFunds, Entropay, ClickandBuy እና ሌሎች ብዙ ናቸው."} {"text": "ፓርቲዎቹ ዛሬ ባካሄዱት 13ኛ ዙር ውይይት በይደር ባቆዩዋቸው ረቂቅ የድርድር አጀንዳዎች ላይ ሀሳብ ከተለዋወጡ በኋላ ለድርድር የሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ተስማምተዋል። በዚህም መሰረት የምርጫ ህጎች እና ተያያዥ ጉዳዮች በድርድር አጀንዳነት ከፀደቁት መካከል ይገኙበታል።"} {"text": "መለሥ ከምርጫ ሽንፈታቸው ማግሥት ጀምሮ፣ የሆዳቸውን በሆዳቸው ይዘው “ጣታችሁን የምትቀሰሩ ጣታቸሁ ይቆረጣል። በትግል ያገኘነውን ወንበር በወረቀት አሳልፈን አንሰጥም። አርፋችሁ ቁጭ በሉ። በነውጥ መንግሥት መሆን አትችሉም። በቢላዋ ቀልድ እንደሌለም እወቁ። ” በማለት በጥይት የግንቦት ሰባትን ውጤት የመቀልበሥ የኃይል እርምጃ ወሰዱ። ታላቅ የቅልበሳ የፖለታካ ሥራ ሰሩ። (የተረፈውን አቶ ልደቱ የናገር። ማን ይናገር የነበረ…እንዲሉ። )"} {"text": "ድሕሪ ዞባዊ ኮንፈረንስ ስዒቡ ኣብ ዕለት 1 ጥቅምቲ ዝተኻየደ ክፉት ናይ ህዝቢ ኣኼባ ንከይካየድ ብዙሕ ናይ ተጻብኦ ወፍርታት ዝተኻየደ ምኳኑ ብዘይምዝንጋዕ ነቲ ኩሉ ጸለመታትን ተጻብኦታትን ስዒሮም ዝተሳተፉ ግን ነቲ ኣኼባ ድምቀት ዝሃቡ ንቁሓት፡ ግዱሳት ከምኡውን ናይ ቃልሲ ወኖም ዘይተጸንቀቐ ትጉሃት ሃገራውያን እዮም ኔሮም። ብዘይካኦምውን ህዝቢ ኤርትራ ካብዚ ወሪዱዎ ዘሎ ኣደራዕ ተናጊፉ ምስ ሓው ዝኾነ ህዝቢ ኢትዮጵያ ብሓፈሻ ምስ ህዝቢ ትግራይ ድማ ብፍላይ ከም ክልተ ጎረባብትን ኣጸቢቖም ዝመሳሰሉ ሓው ህዝብትታን ብሰላም ንኽነበር ዘለዎም ድሌት ብምግላጽ ወትሩ ኣብ ጎኒ ደላይ ፍትሒ ህዝቢ ኤርትራ ደው ዝብሉ ምኳኖም ዝገለጹ ኢትዮጵያውያን እውን ኔሮም። ሙሉእ ትሕዝቶ ናይቲ ብኣቶ ዮሃንስ ኣስመላሽ ዝቐረበ መደረ ብመራኸቢ ብዙሓን ዝተዘርገሐ ኮይኑ ንደምሳኤ ወኪሉ ኣብቲ ህዝባዊ ኣኼባ ተሳቲፉ ዘደንቕ መደረ ዘስመዐ ሓው ዓብዱ እስማዒል ድማ ነቲ ኣኼባ ብቐጥታ ናብ ኣየር ክዝርጋሕ ብምግባር ኣሻሓት ተኸታተልቲ ክረክብ ዝገበረ ስለ ዝኾነ ከየመስገንናዮ ክንሓልፍ ኣይንደልን።"} {"text": "ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ከነ ውድቀታችን፣ ከነደካማነታችን ተቀብሎናል በኃላ ደግሞ ከውድቀታችን አነሣን ተመልሰን እንዳንወድቅም በምን አቅጣጫ መጓዝ እንዳለብን መንገዱን በፍቅርና በትሕትና አስተማረን፡፡"} {"text": "ከዚህ በዘለለ ስለ ሁለቱም ማለት የሚቻል ብዙ ነገር ቢኖርም የዚህ ጽሁፍ መነሻም ሆነ መድረሻ በአቶ ግዛቸው ጽሁፍ ላይ በተጠቀሱ ጉዳዮች ላይ ብቻ ይሆናል፡፡ ለመንደርደሪያ ግን አንድ ነገር ልበል፡፡ አንድነት የፈረሰው በዋናነት በወያኔ ሳይሆን በራሱ አባላት ነው፤ ወያኔ ያገኘውን ክፍተት ተጠቅሞ አሰፋው፣ እነርሱ በለኮሱት እሳት ላይ ቤኒዚን አርከፍክፎ አቀጣጠለው ኋላም እሳት አጥፊ መስሎ ቀርቦ ወደ ግብአት መሬት አወረደው ብዬ ደጋግሜ ስጽፍ እንዳንዶች አንድነትን ወይንም በውስጡ የነበሩ ሰዎችን ከመጥላት አድርገው ይገልጹ ነበር፤ አሁን ምን ይሉ ይሆን፤የራስን ችግርና ድክመት በወያኔ እያሳበቡ መሻሻል አይቻልም፡፡ ከስሜት ወጥቶ ከጀሌነት ተላቆ እውነትን ማየት ካልተቻለ በወቅቱ ማዳን የሚቻለው ነገር ሁሉ ከተበላሸና የማይመለስበት ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ዋይ ማለት ነው ትርፉ፡፡ ከሁለቱ ሰዎች ዛሬ የሚወረወረው የቃላት አረረር አንድነትን ከሞት አይመልሰውም፣ ሁለቱም በወቅቱ ይጻፍ ይነገር የነበረውን ነገር ቢሰሙ ኖሮ ግን ቢያንሰ አንድነት ሳይሞት ከነበሽታው ለመኖር በቻለ ነበረ፡፡"} {"text": ""} {"text": "16 |Colossenses 3:16| የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ።\t"} {"text": "መጋቢት 07/ 2012 ዓ.ም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የእናት ፓርቲ የአቋም መግለጫ ተያይዘን እንድንድን እንጂ ተያይዘን እንዳንጠፋ ሁሉም የድርሻውን ይወጣ! የኖቭል ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) በአ..."} {"text": "2- ተከሳሽ (ተጠሪ በበኩሉ ከሳሽ በሶስተኛ ደረጃ ነርስ ካውንስለር የሥራ መድብ ተመድባ የምትሠራ ሠራተኛ ናት ከሳሽ አራት ደረጃዎችን በመዝለል ደረጃ ሰባት ነርስ ካውንስለር ሥራ መደብ ላይ መመደብ አለብኝ በማለት ያቀረበችው ክስ የህግ ስህተት የለውም ፡፡ ከሳሽ ለደረጃ ሰባት የሚመጥን የሙያ ብቃት ስነምግባርና የሥራ አፈፃፀም የላትም ፡፡ ባለው የሥራ መደብ ፤ሥራውን ለመሥራት የሚችል ሠራተኛ በዕድገት ወይም በቅጥር የመመደብ መብት ያለው አሠሪው (ድርጅቱ) እንጅ ሠራተኛው አይደለም ፡፡ ከሳሽ ያለምንም ውድድር የሥራ መደቡ እንዲሰጣት ያቀረበችው ክስ ተገቢ ባለመሆኑ ውድቅ ይደረግልኝ በማለት ተከራክሯል፡፡"} {"text": "ቲፋኒ ኣቡኣ ኤርትራዊ ምዃኑ ደኣ’ምበር ኤርትራን መንነት ኤርትራውያንን ከምዘይትፈልጦ ሲ ባዕላ ደርጉሓትልኩም እኮ’ያ። ኣቦይ ኤርትራዊ ኣይሁድ’ዩ ዶ ከይበለት። ኤርትራዊ ኣይሁዳዊ ዝብሃሉ ሕብረተሰብ ኣለዉና ድዩ? እንታይ ድኣ መልሲ ዘይሃብኩም በዓል ኣማራ ወላ ዶተረ።"} {"text": "ኢንጅነር ፡- የፌደራል ስርዓት በራሱ መጥፎ አይደለም፡፡ እኛ ኢትዮጵያዊያን ለፌደራል አስተዳደር አዲስ አይደለንም፡፡ በየክልሉ ከድሮ ጀምሮ አስተዳዳሪዎች ነበሩ፡፡ ከ90 ሚልዮን ህዝብ በላይ የሚገኝባትን አገር በአሀዳዊ አስተዳደር ለመምራት መሞከር ትልቅ ችግር ነው፡፡ ክልሎች የራሳቸውን አስተዳደር በመመስረት ስልጣን ከማዕከላዊው መንግስት መጋራታቸው ጥሩ ነገር ነው፡፡ ችግሩ ግን ህዝቡን በጎሳ ከረጢት ውስጥ በመክተት በመከራውና በደስታው ወቅት አንድ የነበረውን ህዝብ ማለያየት ነው፡፡ ዘውዴ ነሲቡ የሚባሉ ሸዋ ውስጥ 130 አመት ኖረው ያረፉ ሰው ሲናገሩ ‹‹እርሱ የሲዳማ፣ የጎጃምና የወለጋ ሰው ነው›› ይሉ ነበር፡፡ ያኔ ሰውን በጎሳው ሳይሆን በሚኖርበት አካባቢ ባለው ተቀባይነት በመነሳት ይጠራ እንደነበር መረዳት እንችላለን፡፡ እኛም ብንሆን የፌደራል ስርአቱን በመቀበል የየክልሉ ሰዎች ክልላቸውን ያስተዳድሩ መባሉን እንደግፋለን፡፡ ድሮም እኮ የሸዋ፣ የትግሬ፣ የኦሮሞ ንጉስ የሚባሉ ነበሩ፡፡ እነዚህ የየክልሉ ንጉሶች የነበሩ ቢሆንም ለንጉሰ ነገስቱ ይገብሩ ነበር እንጂ እንገነጠላለን አይሉም፡፡ ቴክኖሎጂው ባልነበረበት ዘመን የነበሩ ነገስታት ከምንም በላይ ለአገራዊ አንድነት ቅድሚያ ሲሰጡ አሁን ላይ የሚገኙ የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር ነን የሚሉ ግን ኦሮሞን እንገነጥላለን ይላሉ፡፡ የኢህአዴግ ፌደራሊዝም የይስሙላ ነው፡፡ ፓርቲው ሶሻሊስት በመሆኑ መሰረቱ ማዕከላዊነት ነው፡፡ ጥቂት የበላይ አመራሮች ሁሉን ነገር የሚወስኑበት ፓርቲ ነው፡፡ ለክልሎች ሰጠሁ ያለውን ስልጣን ጣልቃ በመግባት ብዙ ጊዜ ሲያፍን ተመልክተነዋል፡፡ እንደውም ከኢህአዴግ ዘመን ይልቅ በድሮ ጊዜ የየክልሉ ገዢዎች የተሻለ ስልጣን ነበራቸው፡፡ የራሳቸውን ጦር በማደራጀት ያስተዳድሩ ነበር፡፡ አገራዊ በሆነ አጀንዳ ላይ ግን በህብረት ከሌሎች ጋር ይሰሩ ነበር፡፡ የኢህአዴግ የድርጅት ባህሪና ፌደራሊዝም አብረው መሄድ የሚችሉ ነገሮች አይደሉም፡፡ ይህ የአስመሳይነትና የአታላይነት የፖለቲካ ባህል ነው፡፡ በአጭሩ በእኛ አመለካከት የፌደራል ስርአት ጂኦግራፊውን፣ በውስጡ የሚኖሩ ህዝቦች በስነ ልቦና የተገናኙ መሆናቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ለአስተዳደር ምቹ መሆኑን የመዘነ መሆን ይገባዋል፡፡ በአንድ አገር ውስጥ ክፍላተ ሀገራት እንዲኖሩ በማድረግ ስልጣኑ የክፍላተ ሀገራቱ እንዲሆን እንታገላለን፡፡"} {"text": "የሁለት ፎቅ ሕንፃ (2200 ካሬ ሜትር) የሕንፃ ሥነ-ሕንፃ በዙሪያው ከሚገኙት ከፍ ካሉ ዛፎች ታላቅነት ጋር የሚስማማ ነው ፣ ልዩ ቦታን መፍጠር ከመጀመሪያው ቅጽበት ጎብኝዎችን ያስደምማል ፡፡ ቀሪዎቹ የግል ወይም የግላዊነት የተያዙ የቁማር ተቋማት በመሆናቸው ግሪካውያኑ በመንግስት ላይ የሚሰራ ብቸኛው ካሲኖ ነው ብለው ይቀልዳሉ ፡፡ በካሲኖው ውስጥ የአሜሪካን ሩሌት ፣ blackjack ፣ ስቱዲዮ ፖከር እና የቁማር ማሽኖችን መጫወት ይችላሉ ፡፡"} {"text": "ይህንና ይህን የመሰሉ ጥያቄዎች…ከቃዬልና አቤል ከዳዊት እና ከጎሊያድ ከዩሊዮስ ቄሣር እስከ ኔሮ እስከ ካሊ ጉላና እስከ ከኢቫን ጨፍጫፊው ከስታሊን እሰከ ሒትለር ያሉትን ሰዎች የምንረዳውና የምንመልሰው አእምሮአችንን ከፍተን ነገሮችን በትክክል ለማየት ስንችል ነው።"} {"text": ""} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ሀ) ጥቅል ውል (Lump sum contract)፡- የዚህ ዓይነቱ ውል በባህሪው ቀድሞ የተገለፀና የታወቀ ነው፡፡ ስለ ጥቅል ውሎች በተመለከተ ቲሆን ኬቲንግ የተባለ ጸሐፊ ህንጻ ተቋራጩ በተገለፀው ዋጋ መሠረት ሥራውን መፈጸም እንዳለበት ጭምር ይናገራል፡፡ የፍትሐብሔር ሕጋችንም ይህንን በተመለከተ በአንቀጽ 3023(1) ላይ የሚከተለውን ድንጋጌ አስቀምጧል፡፡"} {"text": "ሰማያዊ በመግለጫው፣ ‹‹በሀገራችን የደረሰው ግፍና በደል የማስቆምና ህዝባዊ መንግስት የማቋቋም፣ የሀገርን ብሄራዊ ክብር የማስጠበቅ ኃላፊነት የጥቂት ግለሰቦችና ቡድኖች ድርሻ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያውያን ኃላፊነት ነው›› ብሏል፡፡ በመሆኑም ‹‹…ሁሉም ዜጎች አርዓያቸው የሆኑትን የቁርጥ ቀን ልጆች የመስዋዕትነት ጥሪ በመቀበል ቆርጠው እንዲነሱና የድርሻቸውን እንዲወጡ…›› ፓርቲው ጥሪ አስተላልፏል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ግን ከላይ ከተገለጸው የአገሮች ልምድና አካሄድ አኳያ በተቃራኒው የተጓዘ ነው፡፡ የክልሎችና የፌደራል ፖሊስ አሉ፡፡ የክልሎች ደግሞ መደበኛና ልዩ ኃይል አላቸው፡፡ የአካባቢ ፖሊስም አለ፡፡ በፌዴራልም፣ ከልዩ ኃይሉ በተጨማሪ የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ፖሊስ አለ፡፡ በዚህ ብቻ ሳይወሰን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደግሞ፣ የገቢዎችና ጉምሩክ፣ የፀረ ሙስናና ሥነ ምግባርና ሌሎችም የፖሊስ አደረጃጀቶች ነበሩ፡፡ ሌላው ደግሞ የክልሎችና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ፖሊሶች አሉ፡፡"} {"text": "አባባል አለ። ብሂሉ ከዱር እንሰሳት ጋር የተያያዘ ታሪክ ያለው ነው። ከጥንት ጀምሮ በዋልድባ ክልል ውስጥ ጥይት ተኩሶ እንሰሳ መግደል፣ በወጥመድ የዱር እንሰሳ መያዝና መግደል ፈፅሞ የተከለከለ ነው። ቢሆንም ከዋልድባ ባሻገር ያሉ ቦታዎችም በደን የተሸፈኑ ስለነበሩ አዳኞች ከሩቅ ቦታ እየመጡ በአካባቢው ያድኑ ነበር።"} {"text": "ሁለት የአብዮት መሪዎች፣ ሌኒንና ማኦ ስለ ቋንቋና ሰለ አብዮት እየተበሳጩ ጽፈዋል፤ አብዮት ስድነትን አዝሎ ይመጣል፤ ስለዚህም አብዮተኛ ሁሉ ቋንቋ ፈጣሪና የቋንቋ ወጌሻ ይሆናል፤ አብዛኛዎቹ የቋንቋ ወጌሻዎች ገና ከመሀይምነት በቅጡ ያልወጡ ናቸው፤ ነገር ግን እነዚህ ጊዜ የሰጣቸው መሀይሞች ተማርን በሚሉት ላይ…\t"} {"text": "– 2ኛ ተከሣሽ በበኩሉ ከላይ በተ.ቁ. 1 በተጠቀሰው ጊዜና አኳሃን የ11ኛ ተከሣሽ ሆቴል ከቀረጥ ነፃ ያስገባቸውን ዕቃዎች ለተፈለገው ዓላማ አለማዋሉን በተካሄደው ቆጠራ ተረጋግጦና ሌሎች ተመሣሣይ ድርጊት የፈፀሙ ሆቴሎች ምርመራ እንዲጣራባቸው ሲያደርግ ከ11ኛ ተከሳሽ ጋር በስውር በመመሳጠር ከላይ በተጠቀሰው ሆቴል ላይ ምርመራው እንዳይጀመርና ለሕግ እንዳይቀርብ በማድረጉ፣"} {"text": "ከተማዎች ሲስፋፉ ከከተማ ውጪ የነበሩ መሬቶችን ወደከተማ ክልል ማስገባት የማይቀር ነው። በዚህ አጋጣሚ መሬቱ ወደከተማ የተከለለለት ሰው ሎተሪ እንደወጣለት ነው የሚቈጠረው። ግማሹን ሸጦ የሚሊዮን ብር ጌታ ይሆናል። በግማሹ ላይ የሚኖርበትንና የሚያከራየውን ቤት ይሠራበታል። ከተራ ገበሬነት ወጥቶ ዘበኛና አሽከር ቀጣሪ ጌታ ይሆናል። ግን ማፊያዎቹ ወዲያው ከተፍ ይላሉ። ገበሬው የወጣለትን ሎተሪ (መሬቱን) ቀምተው ባለቤቱን አልባሌ ቦታ አሽቀንጥረው ይጥሉታል። ተቃውሞው ዛሬ ተጀመረ እንጂ ዘረፋው የተጀመረው ቀደም ብሎ ነው። ማፊያዎቹ ከተማ ውስጥ የሚያበለጽግ ቦታ ሲያዩ ባለቤቱን ወደሩቅ ቦታ ጥለው እነሱ ፎቅ ሠርተውበታል።"} {"text": "በነገራችን ላይ በዓለም ላይ የሚገኝ የትኛውም ሙስሊም ከመካ ቀጥሎ ሊጎበኛቸው ከሚመኛቸው ኢስላማዊ ቦታዎች አንዱ ነጃሺ ነው። በርካታ ሙስሊሞች ከአመታዊው የሳውዲ የሃጅ ስነ ስርአት በኋላ ወደ ውቅሮ በመምጣት የንጉሱን መቃብርና መስጂዱን ይጎበኛሉ፤ ይህ ነው የሚባል ምቹ ነገር ባይኖረውም ቅሉ የእስልምና ባለውለታ የነበረውን ንጉስ ቦታ በመዘየራቸው ብቻ ምስጋና አቅርበው ይመለሳሉ።"} {"text": "ነፃነት መብት አይደለም፣ ሰው መሆን ነው፣ የሕይወት ትርጉምና ፋይዳ ነው። የሰዎች ተግባራዊ እንቅስቃሴ በሙሉ አንፃራዊ ነፃነትን ለማሳደግ የሚደረግ ጥረት ነው። ይህ ጦማር ገፅ የነፃነቴ ማሳያ፣ ሰው የመሆኔ ምልክት ነው፡፡\tView all posts by Seyoum Teshome\t"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በውይይቱ የመስቃን በጎ አድራጎት ድርጅት አመሰራረትንና የቦርድ ምስረታውም አስመልክቶ በሪፖርት የድርጅቱ የቡታጅራ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራስኪያጅ አቶ ሰመሩ ስርዋጃ አቅርበዋል። ሪፖርቱ በጎ አድራጎት ድርጅቱ የሰራቸው ስራዎች ፣ የድርጅቱ ስኬቶች ፣ ያጋጠሙ ችግሮች ፣ የተወሰዱ መፍትሄ እርምጃዎች እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችንም በዝርዝር ዳሷል።"} {"text": "እንዲሁም ደግሞ ሰዶማዊነት በግለሰቦ ( በአገልጋዮች) ደረጃ ፕሮቴስታንት፤ የካቶሊክ፤ የእስልምና ... የእምነት ተቋማት እንደሚፈጸም የተረጋገጠ ነው። ሰዶማውዊ ፓስተር እስከመሾም የደርሱ የእምነት ተቋማት አሉ።"} {"text": "ሌላ ተጠርጣሪ ሲመረመር ሳጅን ምንላርግልህ ገላጋይ ሌላኛው ደግሞ እምቡር እምቡር ይላል፡፡ከዚያም ፀጋየ (ጥጋቡ) እኔ ላይ ሲያደርግ እንደነበረው ገላጋይ የሚሆነው መርማሪ ‹‹እኔ ችግር ውስጥ እንድትገባ አልፈልግም፤ ለምንእውነቱን አትነግረንምና ራስህን አትጠብቅም? ደግሞ ዘጠኝ ሆናችሁ ለሰራችሁት ስራ አንተ ብቻህን ለምን ትጎዳለህ? ሌሎቹ እኮ እየተናገሩነው፤ አይደለም ዘጠኝ ሰው የሚያውቀው ነገር ይቅርና ለሌላ አንድ ሰው የነገርከው ነገር እኮ ሚስጥር መሆኑ ያበቃል›› የሚሉ ማግባቢያዎችበመደርደር ምስኪን ምስኪን ሊጫወት ይሞክራል፡፡"} {"text": "እንደምናውቀው፣ ኢትዮጵያ አገራችን፣ያኔ እነደተማርነውም:- የዛሬን አያድርገውና- የሦስት ሺህ አመት ታሪክ የአላት አገር ናት። አንድንድ ጸሓፊዎች፣ ከዚህም አልፈው፣ ወደፊትም ተራምደው፣ ይህቺ አገር፣ከአምስት ሽህ አመት በላይ እንደኖረችና እንደቆየችም፣ይናገራሉ፣ እነሱም ፣ይጽፋሉ። ሌሎቹ፣ ደግሞ ረጋ ብለው፣ ሰባት ሽህ አመት የሚለውን አሃዝ፣ ለእኛ ይመርጣሉ።"} {"text": "አዲሱ እገዳዎች እና ደንቦች ግራ ሊያጋቡ ቢችሉም, ሁሉም ተጓዦች አሁን ላለው ሁኔታ በመዘጋጀት ዓለምን በቀላሉ ሊመለከቷቸው ይችላሉ. ኤሌክትሮኒካዊ እገዳዎችን በመረዳት እና በመከተል ተጓዦች አለም ሲመለከቱ ጊዜው በረራዎች በቀላሉ እንዲወጡ እና ችግር ሳይገጥማቸው እንዲወጡ ማድረግ ይችላሉ."} {"text": "ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ማእሰርቲ ፍርዲ ኣብ ምፍጻም ዝነበረ ኣሰናዳኢን ኣሕታምን ጋዜጣ ‘ፍትህ’ን ወናኒ መጽሄት ‘ፋክት’ ተመስገን ደሳለኝ ዝሓለፉ ትሸዓተ መዓልታት ኣበይ ከምዝኣተወ ክፈልጡ ከምዘይክኣሉ ስድርኡ ንድምጺ ኣሜሪካ ገሊፆም።"} {"text": "ግብርናችን እንዲዘምን ከፈለግን መጀመሪያ ገንዘብ ያስፈልገናል። ለዚህም ነው ወርቃማው መለስ አረቦችን ሕንዶችን ከቢሊዬን ዶላር በላይ ኢንቨስት እንዲያረጉ የጠራቸው። ታድያማ አማራ አፉን መክፈት ጀመረ የመሬት ወረራ ነው እያሉ። እሁንም ይህ አይነቱ አስተሳስብ ካልተቀየረ እንዴት ነው ግብርናችንን የምናዘምነው። ሐይሌ ቡና እርሻ ቢጀምር በእሳት አጋየነው። በአፍሪካ አንደኛው ሀብታም ዶንጎቴ ሲሚንቶን ዋና ስራ አስካሐጅ ገደልነው ። ታድያ ግብርናን እናዘምን ብሎ ላንቃችን እስከሚቃጠል ብንጮህ ምን ፋይዳ አለ ። አበባ አምራቾችን በእሳት የተቃጠለባቸውን ካሳ ከፍለናል ወይ። ወዘተ።"} {"text": "የፕላን እና ልማት ኮሚሽን በዛሬው ዕለት በግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ የሚስተዋሉ ችግሮች እና ተግዳሮቶችን መቅረፍ የሚያስችል ገለልተኛ አማካሪ ካውንስል ምስረታ ስነ ስርዓት አካሂዷል።"} {"text": "ተበታተኑ ካሲኖዎች በአውሮፓ ገበያ ውስጥ ካሉት ምርጥ የመስመር ላይ ካሲኖዎች አንዱ ነው እናም ለዚያም አንድ ምክንያት አለ ፡፡ ተጫዋቾችን ከከፍተኛ ደህንነት እና ከአንድ ትልቅ የጨዋታ ቤተ-መጽሐፍት እስከ የ 24/7 የደንበኞች አገልግሎት እና የሁለቱም ተቀማጭ እና የማስወገጃ አማራጮች ጠንካራ ምርጫን ይሰጣል ፡፡ በዚያ ላይ ለአዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾች ጉርሻ እና ማስተዋወቂያዎች ሲመጣ ጣቢያው በጣም ለጋስ ነው ፡፡ የበለጠ ለመሄድ ታማኝ ተጫዋቾችን ከመልካም በላይ በሆነ መንገድ የሚክስ ታላቅ የቪአይፒ ፕሮግራም አለ ፡፡"} {"text": "እነዚህን ትዕዛዛት የጣሰ ሰው የሚሰጠው ቅጣት ከፀረ ሽብር አዋጁ የከፋ ነው! እንዲህ ነው የሚለው “በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ሀጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወዱኝ ትዕዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ ነኝ” ነው የሚለው።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ለወደፊቱ ኃይሎች ፣ ሥነ ምህዳራዊ እና ኢኮኖሚ መፍትሄዎች ፡፡ ቴክኖሎጂዎች ፣ ፈጠራዎች ፣ ቤት ፣ ስራዎች ፣ ማሞቂያ እና ማገጃ ፣ የእንጨት ፣ የፀሐይ ፣ የነፋስ ሀይል ፣ እራስዎ እና እራስዎ ግንባታ ፣ አካባቢ ፣ ጤና እና ብክለት ፣ ፋይናንስ እና አማራጭ ኢኮኖሚ"} {"text": "እንደተለመደው የፕሮፖዛሉ መፃፍ ሰበቡ ምን እንደሆነ ባስረዳችሁ ደስ ይለኛል፡፡ እንዲህ የአፍሪካን ነገረ ሥራ በቅጡ ስንመረምረው ለኋላቀርነት፣ ለበሽታ፣ ለረሃብ፣ ለመሃይምነትና ለእርስ በርስ ጦርነት የዳረገን ፖለቲካው ነው፡፡ በአፍሪካ የችግሮች መነሻ በአብዛኛው ፖለቲካና ከፖለቲካ የሚወለደው የሥልጣን ፉክክር ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የአንዳንድ አንባቢያን አስተያየት ከማስደንገጥ አልፎ ያስጸይፋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆነ በፓትርያርኩ ላይ ቅሬታ፣ ቅያሜ፣ ወይም ቂም ሊኖረን ይችላል፡፡ በአመለካከትም እንለያይ ይሆናል፡፡ ነገር ግን መንፈሳዊም፣ ሰዋዊም፣ ሆነ ኢትዮጵያዊ ባልሆነ መንገድ በሞታቸው “እሰይ ስለቴ ሠመረ!” ማለት ያስደነግጣል፡፡ ጎበዝ! እንደ አልሻባብ አንሁን እንጂ፡፡ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን እና ሕዝቧን ይጠብቅ!!!"} {"text": "ወደ ቤትዎ ለመግባት ከመፈለጋቸው በፊት የ24 ሰዓት የጽሁፍ ማስታወቂያ ሊሰጡዎት ይገባል፡፡ ማስታወቂያውም ወደ ቤትዎ ለመምጣት ለምን እንደሚፈልጉ መግለጽ እና ከጠዋቱ 2 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ በአካል ለእርስዎ መስጠት ወይም በፖስታ ቤት በኩል ሊልኩልዎት ይገባል፡፡ ማስታወቂያው በፖስታ ቤት በኩል የሚላክ ከሆነ ፖስታው እስከሚደርስዎ ድረስ በቂ ጊዜ ሊሰጡዎት ይገባል፤ ምክንያቱም የ24 ሰዓቱ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው እርስዎ ፖስታው ከደረሰዎት ጊዜ ጀምሮ እንጂ እነርሱ ማስታወቂያውን ከጻፉበት ወይም በፖስታ ቤት በኩል ከላኩበት ቀን ጀምሮ ባለመሆኑ ነው፡፡ የፖስታ ማድረሻ ጊዜያትን በተመለከተ Australia Post ን ይመልከቱ፡፡ ቀደም ሲል ተስማምታችሁ ከሆነ አከራዩ ማስታወቂያውን እንደ ኢሜይል ባሉ የኤሌክትሮኒክ ዘዴዎች ሊሰጥዎት ይችላል(ለተጨማሪ መረጃ ማስታወቂያዎችን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴዎች ስለመቀበል የኪራይ ግንኙነት እንዴት እንደሚጀመር የሚለውን ይመልከቱ)"} {"text": "ልጅቱ የሐር ነዶ የመሰለ ፀጉር ነው ነበራት አሉ፡፡ አልፈለገችውም፡፡ ፀጉር ቤት ገባችና ‹‹ቁረጭኝ›› አለቻት ፀጉር ሠሪዋን፡፡ ከከፈለቻት እርሷ ምን ተዳይዋ ልትመደምዳት ተነሣች፡፡ እዚያ ፀጉር ቤት ልትሠራ ገብታ የነበረች እናት ብትመክራትም ወጣቷ እምቢ አለች፡፡ ሴትዮዋም ‹‹ ይህን የመሰለ ፀጉር ማን እንዲህ ባለ ጭንቅላት ላይ ብቀል ብሎታል› አለች አሉ፡፡"} {"text": "ZhongShan የመሪነት አቀማመጥ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "የፍትህ ሂደቱ ከቅጣት ጉዳዮች መለየት በዩናይትድ ስቴትስ የጠበቃ ቢሮ በጣም አስፈሪ ነው ምክንያቱም በፍርድ ችሎት ከፍትህ መምሪያ ጋር. Opinion No. 5 አውርድ"} {"text": "80W በውኃ የማይመች IP65 ርዝመት የጎርፍ ብርሃን 100W በውኃ የማይተጣጠፍ IP65 መርከቦች የጎርፍ ብርሃን 120W በውዝፍ የሌለው IP65 መርከቦች የጎርፍ ብርሃን 150W በውሃ የማይታወቅ IP65 መርከቦች የጎርፍ ብርሃን"} {"text": "በታቀደው መርሀግብር ውስጥ፣ በብሎኩ ውስጥ የሚገኙት 80% የሚሆኑት አባወራ ቤተሰቦች ገደቦችን ለመደገፍ ፊርማ ማሰባሰብ ጥያቄ መጠየቅ አለባቸው፣ ይሄ ዛሬ ካለው 60% በላይ ከፍ ሊል ይገባል።"} {"text": "በቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ውስጥ፣ እየተፈጸመ ነው በሚል ከምእመናን በተደጋጋሚ የቀረበው የሙስና አቤቱታ፣ ተጣርቶ አስፈላጊው ርምጃ እንዲወሰድ፣ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን መስተዳደር ጽ/ቤት አሳሰበ፡፡ የመስተዳድሩ ጽ/ቤት ማሳሰቢያውን ያቀረበው፣ ባለፈው ወር መጀመሪያ ለፓትርያርኩ ቢሮ በጻፈው ደብዳቤ ነው፡፡ በዞኑ ሜታ ወረዳ ቁሉቢ ከተማ በሚገኘው የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ውስጥ፣ “ኃይለኛ ሙስና እየተፈጸመ” መሆኑን በመጥቀስ ጉዳዩ እንዲጣራ የአጥቢያው ምእመናን ለቤተ ክርስቲያኒቱ ጥያቄ ሲያቀርቡ፣ ለመስተዳድሩም በግልባጭ አስታውቀው እንደነበር ጽ/ቤቱ አስታውሷል፡፡"} {"text": "እንዲህ እኛ መጽሐፍ ብርቅ ሆኖብን አድገን በኋላ ገዝታችሁ አንብቡ ስንባል ውቃቤ ሊቀርበን አልቻለም፡፡ እኛ በመጽሐፍ መከራ እንጂ መች ደስታ አይተን እናውቅና፡፡ ታች ክፍል እያለን መጽሐፉን እንድንጠቀምበትና እንድንፈተፍተው የሚፈቅድልን አልነበረም፡፡ ወላጆቻችንም አነበባችሁ? ከሚሉን ይልቅ «ዋ መጽሐፉ ይቀደድና የሚከፍልልህ አታገኝም» ነበር የሚሉን፡፡"} {"text": ""} {"text": "መንግስቲ የመን፣ ኣብቲ ንጹር መረዳእታ ክህሉን ምትሓዝ የመናውያን ገፍፍቲ ዓሳ ብኤርትራ ከብቕዕን ኣብ ዝብል ነጥብታት ምስ መንግስቲ ኤርትራ ተደጋጋሚ ዝርርባት እኳ እንተካየደ፣ ዛጊት ኣብ ንጹር ስምምዕ ክበጽሑ ከምዘይክኣሉ’ዩ ዝንገር።"} {"text": "መሰረታዊ ለውጥ ያካሂዳል የተባለው አንድነት የህዝብ ግንኙነት ኮሚቴ ቋሚ ሰብሳቢ የነበሩትን ዶ/ር ሃይሉ አርአያን በአዲስ አመራር በመተካትና አቶ ስዬ አብርሃ አሜሪካ ያላቸውን ጉዳይ ሲጨርሱ ወደ ፓርቲው መመለስ እንደሚችሉ በመጥቀስ ሰንደቅ ጋዜጣ የፓርቲው ምንጮቼ ነገሩኝ በማለት ስዬ ከፓርቲው ሊታገዱ ይችላሉ ሲል ያሰራጨውን ዜና አስተባብሏል።የፓርቲውን ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን በመጥቀስ ሪፖርተር ይፋ ባደረገው ዜና ከፓርቲው የተነሳ አመራር የለም።"} {"text": "በጠሃራ ቦታ ላይ ነጃሳ በሚወድቅበት ጊዜ ማጠብ እና ቦታውን ማፅዳት በእኛ ላይ ግዴታ ይሆንብናል። ጠሃራ መሆን ያለበት ነገር፣ጠሃራ አደራረጉ እንደ ሁኔታው ይለያያል።"} {"text": "ታዲያላችሁ…ቀን አልፎ ቀን ሲተካ ከተስፋ ሰጪ ነገሮች ሁሉ ተስፋ የሚያስቆርጡ ነገሮች ሲበዙ ግራ ይገባችኋል፡፡ ለምን ተስማምተን መኖር እንዳቃተን ግራ የሚገባ ነው፡፡ የምንለያይባቸው፣ የጎሪጥ የምንተያይባቸው ነገሮች መብዛታቸው ምክንያት ለመስጠት እንኳን አስቸጋሪ ነው፡፡ በአንድ በኩል ስለማይገባንና የያዘው አጀንዳ ‘መርዝ ይሁን ማር’ ገና ባልለየት ‘ግሎባላይዜሽን’ እያወራን በቤታችን እንኳን ተስማማትን መኖር እያቃተን ነው፡፡ የምር እኮ መደማመጥ አልተቻለም፡፡ የምንናገራቸው ነገሮች እንደ አዳማጩ ፍላጎት እየተመተሩ ‘ጠብ አውርድ’ አይነት ነገሮች በየቦታው ታያላችሁ፡፡ የሚከፋፍሉን ነገሮች በብዙ ቁጥር ነገ ተነገ ወዲያ “ምነው ከሳ አልክብኝ!” ያልነው ወዳጃችን “ከሳ አልክብኝ ያልከው በሽተኛ ነህ ለማለት ነው!” አይነት ‘ቅልጥ ያለ ጠብ’ ሊፈጥር ይችላል፡፡"} {"text": "አዎ ትግሬዎች ብዙ ፕራቮዶ ተናገረው ነበር ። ግን ይህ ፕራቮዶ እኮ ጦርነት አማሮች ወይም አብይ እንዳያስነሳ እንጂ ። ጦርነት እንዲጀምር አይደለም ። ጦርነት ቢፈልጉ እኮ ፴ ዓመት ስልጣኑን በያዙ ግዜ ኤርትራንን የሚወጉበት ብዙ ምክኛት ነበራቸው ግን ጦርነትን አስወግደው ልጅ ወልዶ እንዲያድግ አርገዋል ። እናት የልጁዋ ጠጧሪ ለመሆን ብቅታለች በወይኔ ግዜ። የኛ አብቾ ደግሞ ገና ከመድረሱ ቅጠል መበጠሱ ጦሩነቱን አጋጋለው። አሁን ምን አባቱ ሊያረግ ነው ሱዳን ውስጥ ደረስ ዘልቃ ገብታለች። ከነሱ ጋራ ልንጋጭ ነው ወይ።"} {"text": "በአዋጁ አንቀፅ 26/4/ መሰረት አግባብ ያለው አካል በሕገ ወጥ መንገድ የተያዘን የከተማ ቦታ በዚህ አዋጅ አንቀፅ 27 መሠረት የማስለቀቂያ ትዕዛዝ መስጠትና ካሣ መክፈል ሳያስፈልግ የ7 ስራ ቀናት የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ብቻ ለባለይዞታው በአካል በመስጠት ወይም በቦታው በሠፈረው ንብረት ላይ በመለጠፍ የማስለቀቅ ስልጣን ይኖረዋል በማለት ደንግጎ እናገኛለን፡፡ ሆኖም ግን በዚህ አንቀፅ ውስጥ ሰፊ ትርጉም የሚያሻውና በማስረጃ ተመዝኖ ሊረጋገጥ የሚገባ ነጥብ ያለ መሆኑን ልብ ይሏል፡፡ ይህም ‘’ በሕገ ወጥ መንገድ የተያዘን የከተማ ቦታ’’ ይህ ቃል አሻሚ ከመሆኑ ባሻገር ይህ ቦታ በሕገ ወጥ መንገድ የተያዘ መሆኑን የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግስት ድርሻ መሆኑን እና የማስረት ሸክሙም መንግስት ላይ የወደቀ መሆኑን ያሳያል፡፡ ስለሆነም አግባ ያለው አካል የተባለው አካል በቂ ማስረጃ ሎኖረው ይገባል፡፡ ስለሆነም በማስረጃ የሚረጋገጥና ሊስተባበል የሚችል እውነት የተገኘ እንደሆነ ገለልተኛ የሆነ አካል ጉዳዩን ሊመረምረውና ተገቢውን ውሳኔ ሊሰጠው ይገባል ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም በዚህ ጉዳይ ላይ እንደጭብጥነት የሚነሳ ነጥብ አለና ይኄውም ‘’ ይዞታው በሕገ ወጥ መንገድ የተገኘ ነው ወይንስ አይደለም የሚል’’ ስለሆነም ይህ ጭብጥ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 37 በተገለጸው አግባብ ፍትሃዊ የዳኝነት አካል ተገቢው ማጣራት ተደርጎ ውሳኔ እስከሚያገኝ ድረስ ክርክር የተነሳበት ንብረት ላይ እርምጃ መውሰድ ተገቢነት የሌለውና መንግስታዊ ሕገ-ወጥነት አመላካች ሊሆን ይችላል፡፡ ታዲያ ይህ ጭብጥ በሕግ መስመር ይፈታል ካልን የአቤቱታና ቅሬታ ሥነ ሥርዓቱ እንዴት ነው የሚለው ምላሽ የሚስፈልገው ነው፡፡"} {"text": "የአፍሪካ አገሮች ነጻነት ከወጡ በኋላ አቅማቸው እንዲጠነክር፤ በዓለም ተደማጭነት እንዲኖራቸው፤ ተደጋግፈው ነጻነታቸውን እንዲያስከብሩ በማሰብ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (The Organization of African Unity/OAU) እንዲመሰረት ማድረጓና አዲስ አበባ የአፍሪካዊያን “መናገሻ ከተማ” እንድትሆን መሬት የሰጠች አገር መሆኗ፤"} {"text": ""} {"text": "ለደብሩ በዓለ ንግስ ዋዜማ የታረደውን ላም ሥጋ ለእንግዶችና ካህናት ትንሽ ካቀማመሱ በኋላ አለቀ...አለቀ ብለው አስተናጋጆቹ ለብቻቸው መብላታቸውን ሲሰማ በማግስቱ የበዓሉ ዕለት ይህን ቅኔ እንደተቀኘባቸው ነግሮኛል።"} {"text": "እቲ ኣረሜናዊ ጉጅለ ነቶም ብ4 መጋቢት 2015 ዝሓዞም ዜጋታት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ 7 መጋቢት 2015 ብዘስካሕክሕ ኣገባብ ድሕሪ ምቕታሉ፣ ኣብ 18 ሚያዝያ’ዩ ነቲ ቪድዮ ኣብ መርበብ ሓበሬታ ዘርጊሕዎ።"} {"text": "የ2009 ዓም የጌታችንን እና መድኅኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የብርሃነ ልደቱ እና ትንሳዔ በዓል አከባበር በታይዋን ቅ/ማርያም ጽዋ! ~ ታይዋን ቅድስት ማርያም ጽዋ"} {"text": "በተፈጠረው ሁኔታ ጥሪ ለተደረገላችሁ ክቡራን እንግዶቻችን እና ለመላው ውድ አድናቂዎቻችን ይህን ይቅርታ ያዘለ መልዕክታችንን ስናስተላልፍ መጪው አዲስ ዓመት የሰላምና የፍቅር ከምንም በላይ ደግሞ መላው የኢትዮጵያ ልጆች በዕኩል ዓይን የሚታዩበት የፍትሕ ዘመን እንዲሆን በመመኘት ነው።"} {"text": "ጥንዶች ወደ ትዳር የሚያመሩበት ሁለተኛው መንገድ፣ መስፈርት በማውጣት ነው፡፡ እነኚህ ጥንዶች በቅድሚያ ለትዳር የሚፈልጉትን ሰው በመስፈርት ወስነው ያስቀምጡታል፡፡ መስፈርታቸው ብዙ ጊዜ ገንዘብን፣ ውበትን፣ እውቀትንና ሌሎች ነገሮችን ያተኮረ ነው፡፡ የሚፈልጉትን የትዳር አጋር ማግኘት የሚገባቸውን ጊዜም በቀን ገደብ ወስነው ያስቀምጣሉ፡፡ በእንዲህ አይነት መልኩ ትዳር የመሰረቱ ጥንዶች ብዙ ጊዜ ትዳራቸው ዘለቄታ አይኖረውም፡፡ ምክንያቱም ትዳር ከመመስረታቸው በፊት ትልቅ ቦታ ሰጥተው ለማግኘት ሲቋምጡለት የነበረውን ነገር ሲያገኙት ከግምታቸው በጣም ዝቅ ይልባቸዋል፡፡ የተመኙት ነገር ቀድሞ እንዳገዘፉት የሚገዝፉ አለመሆኑን ይረዳሉ፡፡ ለምሳሌ፡- አንዲት ሴት ማግባት ያለባት ባል ሀብታም መሆን እንዳለበት ወስና ሀብታም ባል ካገባች በኋላ በርቀት ስትመኘው የነበረውን ሀብት (ገንዘብ/ስታገኘው) ትርጉም ላይሰጣት ይችላል፡፡ ሀብቱን መስፈርት አድርጋ ካገባችው ሰው ጋር የምትኖረው ኑሮም ባዶ ይሆንባታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ አንድ ወንድ ማግባት ያለበት ሴት ውብ መሆን እንዳለባት አምኖ ውብ ሴት ለማግኘት ሲንከራተት ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ውብ የሚላት ሴት አጋጥማው ሲያገባት ለውበቷ በፊት የሰጠው ግምት ያንስበታል፡፡ ከተጋቡ በኋላ ውበቷ ለእሱ ምን እንደሚያደርግለትም መጤቅ ሊጀምር ይችላል፡፡ ለጥያቄው አጥጋቢ መልስ ሲያጣ ደግሞ ምኞቱ ሁሉ ከንቱ እንደነበር ይሰማዋል፡፡ በእንዲህ አይነት መንገድ የተሳሰሩ ጥንዶች ቀስ በቀስ በጋራ የመሰረቱት ትዳር ትርጉም ላይሰጣቸውና በዚህም የተነሳ ሊለያዩ ይችላሉ፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "እያሉ በመዝፈን የሚጨፍሩበት የጨዋታና በዓል አይነት ነው። አለቃ ታየ በ1902 ዓ.ም. በታተመ የትብብር መጽሐፋቸው፣ አሸንድየ በዓልን አሸንዳ በማለት በራሱ በተክሉ ስም ይጠሩታል[1]። ይህ በዓል፣ በእርሳቸው ዘመን በሚከተሉት የግጥም ስንኞች ይታጀብ ነበር፦"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "ዳግማይ ኣብቲ ዳሕራይ ዘመን ን ሃዋርያት ኣኪቡ ታቡትን ቤተክርስትያንን ኣኽቢሩ መስዋእቲ ቁርባን ኣዳልዩ ቅዱስ ሥጋኡን ክቡር ደሙን ንወገኑ ሃቦም። ነዚ ኸኣ ናይሃገረ እስክንድርያ ቅዱሳት ጳጳሳት ኣባ ቄርሎስን ኣባ ቲወፍሎስን ምስክር ኮኑ።"} {"text": "ዘቛረፅናይ ልዝብ ሰላም ንምቕፃል መምርሒ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እናተፀበና ኢና ክብሉ ምንስቴር ሓበሬታ ደቡብ ሱዳን ካብ ኣዲስ ኣበባ መግለፂ ሂቦም ኣለው።መራሕቲ ሃይማኖት ደቡብ ሱዳን ግን ተነሓናሕቲ ወገናት ሰበብ ካብ ምድርዳር ተኣዲቦም ናብቲ ልዝብ ሰላም ክምለሱ ፃውዒት ኣቕሪቦም ኣለው።"} {"text": "ሀገራት አሁን ያለውን የወረርሽኙን እንቅስቃሴ ለመግታት ያስቻላቸው ዘንድ የተለያዩ እርምጃዎችን የወሰዱና እይወሰዱ የሚገኙ ሲሆን በዚህ ረገድ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ የፊት መሸፈኛ ማድረግ፣ እጅን መታጠብ፣ በጣም አስፈላጊ ወሳኝ ጉዳዮች ካልሆነ በስተቀር ከቤት አለመውጣት ዋና ዋና ሊባሉ የሚችሉ የሕዝብን ጤንነት መጠበቂያ መንገዶች ሆነው ተወስደዋል፡፡ እነዚህን የጤንነት መጠበቂያ መንገዶችን ለማረጋገጥ ደግሞ ጥቂት በማይባሉ ሀገራት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን ይህም ጥብቅ በሆነ መልኩ በሽታውን ለመከላከልና ጉዳቱንም ለመቀነስ በማሰብ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "‹‹መስጊዶች የእስላም ዩኒቨርሲቲዎች ነበሩ - አንዳንዶቹ ዛሬም ድረስ ናቸው። ዕውቀትን በተጠሙ ተማሪዎች የተጨናነቁ ነበሩ። እነዚህ ተማሪዎች፣ሊቃውንት በሃይማኖት፣በሕግ፣በፍልስፍና፣በሕክምና እና በሒሳብ ሳይንሶች ላይ የሚሰጡትን ሌክቸሮች ለማዳመጥ ይመጡ ነበር። ሊቃውንቶቹ ራሳቸው ዐረብኛ ይናገሩ ከነበሩ ከሁሉም የዓለም ክፍሎች የሚመጡ ነበሩ። ተማሪው ዜግነቱ የፈለገውን ቢሆን ሙሉ አቀባበል ይደረግለት ነበር።››"} {"text": "የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ መልክ በ1990 ከተጀመረ በኃላ በ1993 የያኔው የመብራት ሀይል በአሁኑ አጠራሩ የኢትዮ ኤሌክትሪክ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ዮርዳኖስ አባይ በአንድ የውድድር ዘመን 24 ግቦችን በማስቆጠር ይዞት የነበረው በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንድ የውድድር አመት ከፍተኛ የግብ ብዛት የማስቆጠር ክብረወሰን በደደቢቱ አጥቂ ጌታነህ ከበደ ተሰብሯል። ጌታነህ በ23 ግቦች የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ የነበረ ሲሆን በዛሬው እለት ክለቡ ደደቢት በወላይታ ድቻ በተሸነፈበት ጨዋታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ የግብ መጠኑን ወደ 25 በማሳደግ ነው የዮርዳኖስን ክብረወሰን ማሻሻል የቻለው፡፡"} {"text": "ወይ ምስጢር ለካ ገመድ የትያ ክትሓንቃ ዝሓሰበትን ፡ዘይጋላ ኮይና ኢያ ፡ካብ ማህጸንካ ዘይወጸ ኩሉ ቀሊል ኢዩ፡ብዝኾነ ኣነ ኣድኒቀ ኣይጸግበኩምን ኢየ ደቂ ኤረይ ምቁራት ዕድመን ጥዕናን ይሃብኩም ፡ካብ ኣርእስታ ኣቲሕዘ ምስ ፈተኹዋ በቃ ሽደን ምስ ሞተ እካ ቁሩብ ተሰሚዕና ነሩ ሕጂ ግን መልሻ መቂራ፡እቶም መስሊም ካኣ ከምዚኦም ስድራስ ይሃብካ ብጣዕሚ ንፉዓት።"} {"text": "ወደ LifeBogger የኮሎምቢያ እግር ኳስ ንዑስ ምድብ እንኳን በደህና መጡ። እዚህ እኛ ከኮሎምቢያ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የሕፃናት ታሪኮች እና ያልተጨመሩ የሕይወት ታሪኮችን እናቀርባለን ፡፡ የእኛ የኮሎምቢያ ንዑስ ምድብ የ ‹LifeBogger› ምርት ነው የሰሜን እና የደቡብ አሜሪካ እግር ኳስ ታሪኮች."} {"text": "ደሃዩ ኣጥፊኡ ዝርከብ መንግስቲ ኤርትራ ብኣንጽሩ፣ ብዛዕባ ድሕሪ ለበዳ ኮረና ቫይረስ ዝህሉ መደባት ሕውየት ቁጠባዊ ይኹን ማሕበራዊ ድሕነት ንህዝቢ ዝኾነ ሓበሬታ ኣይሃበን።"} {"text": "ረቡዕ ግንቦት 10 ቀን ጎሕ ሲቀድ የዘንድሮው የሙዚየም ቀን ወደሚከበርበት ሸዋንና ጎጃምን ወደሚያዋስነው የዓባይ መሻገሪያ ሁለት ድልድዮች ለማምራት መነሻው ወደኾነው ብሔራዊ ሙዚየም ዘለቅሁ፡፡ ትውስታ ነው፡፡ እኔም በትውስታ ተጓዝኩ፡፡ በ1920ዎቹ መገባደጃ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጦር ሚኒስትር በነበሩት ራስ ሙሉጌታ ስም ከተሰየመው ራስ ሙሉጊታ ሰፈር ተነሥቼ፣ በራስ ሙሉጌታ መንገድ ካዛንቺስ ቶታል ደርሼ፣ በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ መንገድ፣ በዳግማዊ ምኒልክ ቤተመንግሥት (ታላቁ ቤተመንግሥት) አድርጌ የአምስቱ ዘመን ተጋድሎና ድል መታሰቢያ በኾነውና ዘንድሮ 70ኛ ዓመቱ በተከበረበት ሚያዝያ 27 አደባባይ በኩል ብሔራዊ ሙዚየም ደረስሁ፡፡"} {"text": "አብ ኤርትራ ዝመደበሮም፡ ዝዓስከሩ፤ ብስም ተቋወምቲ ኢትዮጵያ ዝፍለጡ ኩሎም ማለት፡ ግንቦት 7፣ ደምሒት፤ ኦነግ፤ አርበኞች ግንባር፤ … ወዘተ፡ ብነጻነት ኤርትራ ዘይአምኑን፤ ዓሰብ አካል ኢትዮጵያ ዝብል ጽኑዕ ዓላማን መትከልን ዘሎዎም እዮም። እቲ ስውር ዓላማኦምን ምስጢራዊ ሽቶኦም ግን ውሕደት ኢትዮ_ኤረትራ እዪ። ስለዚ’ዮም አብ ኤርትራ ዘስፋሕፉሑ ዘለዉ። እዞም አባላት ተቋወምቲ፤ ምስ አዋልድናን አሐትናን ተዋሲቦም ሐዳሮም ናብራኦም አብ ኤረትራ የስፋሕፉሑ አለዉ።"} {"text": ""} {"text": "መኪና የሚለው ቃል 'macchina' ከሚለው የጣሊያንኛ ቃል የተወረሰ ቃል ሲሆን፣ (ወይም አውቶሞቢል፣ ተሽከርካሪ) ከሥፍራ ወደ ሥፍራ በመንኮራኩር ላይ በሞቶር የሚነዳ ተንቀሳቃሽ አይነት ነው። ስዎችም ሆነ ዕቃ በመንገዶች ላይ ለማዛወር ይጠቀማል። በ1999 ዓ.ም.፣ በመላ ዓለም ውስጥ የመኪናዎች ቁጥር 800 ሚሊዮን ያህል ነበር። በተለምዶ «መኪና» የሚለው ስም የሚሰጠው ከዶቅዶቄ ትልቅ፣ ከካሚዎንም ወይም ከአውቶቡስ ትንሽ ለሆነ ባለሞቶር ተሽከርካሪ ነው፤ አንዳንዴ ግን ቀላል ካሚዎኖች ከመኪናዎች ጋር መመደብ ይቻላል። በአማካኝ ለመኪናዎች የተሳፋሪዎች ቁጥር ችሎታ 5 ሰዎች ቢሆን፣ በየአይነቱ ግን ከ1 እስከ 9 መቀመጫዎች ድረስ በመገኘት ይለያያል።"} {"text": "የአስቸኳይ አዋጅ መታወጅ እኮ በቀጥታ ምርጫ ማድረግን አይከለክልም። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፤ ከውስን የሕገ መንግሥት ድንጋጌዎች በስተቀር፤ ብዙዎቹን ማገድ ይችላል። ይህ ማለት ግን ሁሉም አስቸኳይ ጊዜ አዋጆች በተመመሳሳይ መልኩ ሁሉንም ድንጋጌዎች ያግዳሉ ማለት አይደለም። ለአዋጁ መታወጅ ምክንያት ከሆነው ጉዳይ አንፃር አስፈላጊ የሆኑት ብቻ ናቸው የሚታገዱት።"} {"text": "ስለዚህ ተስፋ መቁረጥ ሰርተህ አልሳካልህ ሲል የሚመጣ ስሜት ነው፡፡ እርግጥ ነው ኢህአዴግ በፈቀደልን ነገር ተነስተን ጀምረን ብዙዎቻችን ዋጋ ከፍለናል፡፡ ታስረናል& ተገርፈናል& ብዙ ሰው ሃብቱን አጥቷል& ተፈናቅሏል ያንን እየካድኩ አይደለም፡፡ ነገር ግን በፖለቲካ ትግልና በፖለቲካ ልምድ በድል የመጣ ነገር እስካሁን አልጀመርነውም! መሥራት አለብን!"} {"text": "ቼንግ shunfeng የኤሌክትሮኒክ የኃይል አቅርቦቶች CO., LTD © 2020 መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው የመርከብ ፖሊሲየተመላሽ እቃ አፈፃፀም ሂደትየ ግል የሆነ"} {"text": "ስለ እብድ ከተነሳ አንድ ‹‹እብድ›› ያለውን ልንገራችሁ በእኛ ሰፈር ጋር ሲያልፍ ልጆች እየተከተሉ አባባ እብዱ እያሉ ይጮሃሉ….ከዚያም ዞር አለና ‹‹ሂዱ ከዚ ድሮም የኢትዮጵያ ህዝብ ተፋፍሮ ነው እንጂ ሁሉም አብዷል›› ብሎ ሲናገር ልጆቹን ብቻ ሳይን ሁላችንንም ፈገግ አሰኘን፣፣ እውነት ነው በመከፋፈል አብደናል… በቅናት አብደናል….ክፉ ስራን እርስበርስ በመሰራራት አብደናል…….አሁን አሁን ደግሞ የኑሮ ውድነቱም አሳብዶናል፣፣"} {"text": "ኣብ ኢንተርነት፣ ፌስቡክ ፓልቶክን ትዊተር ዓድታት እናልዓሉ፣ መበቆልን መፈላለይን ነገራት ክጽሕትሩ ዝውዕሉን ዝሓድሩን ምህላዎም ኣስተብሂልኩም ትህልዉ ኢኹም። ተበግሶኦም ታሪኻዊ መጽናዕቲ ንምክያድ እንተዝነብር ማሕረ ምኾነ። ዕላማ መልእኽቶም መታሕትን ከበሳን፣ ሓመሴን ኣከለጉዛይን ሰራየን፣ ትግራይ ትግርኚን ንምራጽም ዘንቀደ ክመስል ስለዝመረጹ፣ ቅዱስ ዕላማ ኣለዎም ንምባል ኣየድፍርን።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "የ«E» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሄ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የሚደሰት ሰው ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ።"} {"text": "በ 2007 የተቋቋመ, የላቀ ምርት መፍትሔ ቴክኖሎጂ CO., LTD (APS). ዶንግጓን, ጓንግዶንግ, ቻይና ላይ ይገኛል. ውስጥ-ቤት የፈጠራ ንድፍ, የሪሶርሲንግ, በማኑፋክቸሪንግ, የጥራት ቁጥጥር እና የሎጂስቲክስ ከ APS ቅናሾች ጥራት ያለው አገልግሎት. እኛ አቀፍ አቅራቢ ሁሉም በአንድ ጣራ ሥር መላኪያ ወደ ጽንሰ-ሐሳብ ከ ልዩ ኃይል አቅርቦት መስጠት ናቸው."} {"text": "የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩና ሁሉን ዓቀፍ መንግሥት በኢትዮጵያ እንዲቋቋም ለማስቻል በአሜሪካ የእንደራሴዎች ምክርቤት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ ያለአንዳች ተቃውሞ በሙሉ ድምፅ ኤፕሪል..."} {"text": "የመረጃ ምንጮቻችን እንደነገሩን በአፍሪካ ህብረት ስም; በኢንዶኔዥያ፥ በናይጄሪያ፥ ቱኒዝያ; የተባበሩት አረብ ኤምሬት; በአልጄሪያ; በሱዳንና በቻይና ኤምባሲዎች ስም ያለመፈተሽ መብትን ጥቅም ላይ በማዋል የንግድ እቃዎች በሕገ ወጥ መንገድ አገር ውስጥ እየገቡ ፈተና ደቅነው ነበር። ዲፕሎማሲን ከለላ አድርጎ ሲፈፀም የነበረውንና የአገሪቱን ክብርና ተዓማኒነት የሚያጎድፍ ተግባር አደገኛ እንደነበረም ምንጮቻችን ጨምረው ይናገራሉ።"} {"text": "አንድ ጥሩ የፓስፖርት ፎቶ ሁለት ወይም ከሁለት ኢንች ግማሽ ሲሆን በአብዛኛው ሰውዬው ፊት ላይ ያለምንም ነጭ ወይም ነጭ ቀለም ያለው ሰው ነው. በተጨማሪም ተጓዦች የዓይን መነፅር, የራስ መሸፈኛ (በዕለታዊ ሃይማኖታዊ አላማ ካልሆነ በስተቀር), እና በየቀኑ, ምቹ ልብሶች መያዝ የለባቸውም."} {"text": "ኣብዚ ዘለናዮ እዋን ብፍላይ ከኣ ኣብ ከም ሃገርና ዝኣመሰላ ህዝብን መንግስትን ምውድዳር ዝተለመደ እዩ። ከምቲ ግቡእ ህዝቢ፡ ህዝቢ እዩ። መንግስቲ ከኣ ብፈቓድ ህዝቢ ዝድይብን ዝወርድን ካብ ህዝቢ ዝወጽእ ማዕረ ህዝቢ ናይ ምውድዳር መሰልን ደረጃን ዘየብሉ ትካል እዩ። እዚ ኣብ ንቡር ኩነታት ዝምድና ህዝብን መንግስትን ዝርአ እዩ። ኣብ ብዙሓት ብፍላይ ከምዚ ኣብ ሃገርና ዘሎ ኢደወነናዊ ጉጅለ ህግዲፍ ግና ካብ ህዝቢ ተፈልዮም፡ ጠጠው ዝብልሉ ሕገመንግስታዊ ባይታ ስለ ዘየብሎም፡ ዘይናቱ ክነሶም ምስቲ ህዝቢ ተላሒጎም “ሓደ ኢና” ክብሉ ይፍትኑ። “ንሓና ሃገር ንሕና ህዝቢ” ዝብል ናይ ህግዲፍ ናይ ሓሶት መዝሙር’ኳ ናይዚ መርኣያ እዩ። እዚ ኣበሃህላ ብመንጽር’ቲ ኣብ መንጎ ህዝቢ ኤርትራን ህግደፍ ዘሎ ዝምድና ፈጺሙ ግጉይ እዩ።"} {"text": "ልዩ ኃይል የሚል ስያሜን የተሸከሙና ከመደበኛ ፖሊስ ከፍ ያለ የሥልጠናና ትጥቅ ያላቸው የክልል ኃይሎች በሶማሌ ክልል ሳይቆሙ፣ በአሥሩም የፌዴሬሽኑ አባል ክልሎች እንደ ቅድመ ሁኔታ የሚታዩና አዳዲስ ክልሎችም ሲመሠረቱ መጀመርያ ከሚፈጽሟቸው ተግባራት አንዱ እስከ መሆን ደርሰዋል፡፡ ለአብነትም የሲዳማ ክልል በሰኔ ወር 2012 ዓ.ም. በይፋ ከተመሠረተ በኋላ በነሐሴ ወር 2012 የመጀመርያ ዙር የልዩ ኃይል አሠልጥኖ አስመርቋል፡፡"} {"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ በሶርያ የሚካሄደው ጦርነት ለ30 ቀናት ያህል እንዲቆም የጸጥታው ምክር ቤታ ያሳለፈውን ውሳኔ መንግስታት ባለመተግበራቸው ነቀፌታ አቅርበዋል።"} {"text": "ስለዚህ የኮምቢል ቦቶች ምንድ ናቸው እና እንዴት ይጠቀማሉ? በጣም ይወዳሉ የኃይል ማዕከሎችበውጊያው ውስጥ ያሉ ባህሪያትን ከፍ ለማድረግ እና ችሎታቸውን ለማጎልበት የኮምፒዩተር ቦቶች ከተወዳጅዎ አውቶቦት ወይም ዲፕፕቶን ጋር መያያዝ ይችላሉ ፡፡ የ “ComBAT” ቦቶች ከባቲለር ማስተሮች ፣ ማይክሮ ማስተሮች እና ሚኒ ካሳቴቶች የተገኙ ናቸው ፡፡ ተኳሃኝነትን በተመለከተ የ ‹COMBAT› ቡቲዎችን አስደሳች / ትኩረት የሚስበው ምንድነው? በምትኩ ፣ በጥቂት ሁኔታዎች በስተቀር በመሠረታዊ የጥቃት ክልል እሴቶች ላይ የተመሰረቱ ይመስላል። እንደ ፕሪመር ፣ ቡቶች በክልል ላይ በመመስረት መሰረታዊ የጥቃት ባህሪዎች አሏቸው ፡፡ የጥቃቱ ክልሎች ሜይሌ (ደረጃ 1 ፣ ዘረመል ተዋጊዎች እና አንዳንድ ልዩ) ፣ አጭር / መካከለኛ (ደረጃ 2 ፣ የጄኔራል መሣሪያዎች እና አንዳንድ ልዩ / ባለሦስትዮሽ ተለዋጮች) እና ረጅም (ደረጃ 3 ፣ ጠመንጃዎች) ናቸው ፡፡ በተጠቀሰው bot መሰረታዊ የጥቃት ክልል ላይ በመመርኮዝ አንዳንድ የ COMBAT ቡትዎች ተኳሃኝ ላይሆን ወይም ላይሆን ይችላል ፡፡ እባክዎን ይመልከቱ የ COMBAT ተኳሃኝነት ዝርዝር."} {"text": "“በብልፅግና የመግለጫ ጋጋታ የዜጎች ድህንነት ኣይረጋገጥም፡፡”-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የነበሩና ኣሁንም ብስልጣን እንዲቆዩ ከብልፅግና ይሁንታ ያገኙ ኣባላት፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ይህም ሊነሳ እና አንድ ሺህ ዓመት ከኢየሱስ ጋር ሊነግሥ ሰዎች እንዳሉ ማስታወስ አስፈላጊ ስለሆነ. ይነሳሉ እና ከኢየሱስ ጋር ደግሞ እንነግሣለን ምንም ውሾች እና ድመቶች አለ. ተጨማሪ እኛ ለማብራራት ምን ማድረግ, ይበልጥ ተጨባጭ ምክንያት እየሆነ. እንዲያውም ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ አንድ ዘለፋ ነው."} {"text": "ተርጓማይ እንተድኣ ዘድልየኩም ኮይኑ ከተፍልጥዎም ኣለኩም። ብቛንቛኹም ኣስተርጓሚ ክግበረልኩም መሰልኩም እዩ። ናይ ክንክን ጥዕና ሞያውያን ተርጓማይ ክሕዝልኩም ይኽእሉ እዮም። እዚ ናጻ እዩ። እቲ ተርጓማይ’ውን ተመሳሳሊ ናይ ሚስጢር ምዕቃብ ግቡእ ተገዛኢ እዩ።"} {"text": ""} {"text": "እንደ አቅጣጫ ጉድጓዶች አግዳሚ ጉድጓዶች እና በከፍተኛ ደረጃ-ስተው ጉድጓዶች አዲሱ ከተጋጠሙትም ንድፍ የሚጠቀም የሚለምደዉ መታጠፊያ የመኖሪያ ጋር downhole የሞተር እንደ ያልሆኑ ከመደበኛው ጉድጓዶች ቁፋሮ ውስጥ 19 የተለያዩ ለመከታውም 4 0"} {"text": "ዝኸበርክንን ዝኸበርኩምን፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ውሽጥን ወጻእን፡ ኣቐዲመ ንመላእ ህዝቢ ኤርትራን ንኹሎም ፈተውቱን፡ ዮሃና ንኽብሪ 25 ዓመት ዝኽረ ዓመት ናጽነት እንዳበልኩ፡ ነቲ ንናጽነቱ ክውን ንምግባርን ክብሪ ልዑላውነቱን ሓርነቱን ንምሕላውን፡ ጸሚእና ከይበልናዮ ማይ፡ ጠሚና ከይበልናዮ እኽሊ ብምቕራብ ዘስተየናን ዝዓንገለናን ህዝቢ ኤርትራ፡ መዘና ዘይርከቦ መስዋእቲ ከፊልካ ኢኻ እሞ፡ ሓበንን"} {"text": "GuangDong መሪን ወረቀት ቻይና ኤሌክትሮኒክስ ኒው ኤን ኤም አምራች ብርሃን ብርሃን ገመድ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በእነ አቶ ስዩም መስፍን ሞት ምን አደረጉ ፖለቲከኞቹ ብለው ሞታቸውንና ግድያቸውን ስም ሲሰጡት የከረሙት ዛሬ የጌታቸው ረዳ ድምጽ ተሰማ ብለው እንዲህ ነን ማለት አሁንም ያስተዛዝባል፡፡"} {"text": "ጽ/ቤቱ በመንግሥትና በዲያስፖራው ተአማኒነት እንዲኖረውና ሙሉ ተቀባይነት እንዲያገኝ ከተፈለገ መንግሥት ፖሊሲ ከማውጣትና ለጽ/ቤቱ በጀት ከመመደብ ውጭ በጽሕፈት ቤቱ የዕለት ተዕለት ሥራ በቀጥታ ጣልቃ ሳይገባ (at arm’s length ቢሆን)፡ ጽ/ቤቱ ከመንግሥት የሚመደቡና ከዲያስፖራው የሚወከሉ ሰዎች በመተባበር እንዲያካሂዱት ተደርጎ ቢዋቀርና በአገርና ውስጥና በውጭ እንዳስፈላጊነቱ ቅርንጫፎች ቢኖሩት፡ በመንግሥትም ሆነ በዲያስፖራው ተቀባይነትና ተአማኒነት ሊያገኝ ይችላል።"} {"text": "ጠቅላላ ትርጉም ከspecific ትርጉም እንዴት እንደሚለይ አይተናል። ጠቅላላ ትርጉም፤ አንድን ህግ በጠቅላላው ማብራራት ነው። ለማብራራት ሲሉ የተለያዩ ምሳሌዎችን እና hypotheticals ሊጠቀም ይችላል። ህጉን የማጥራት ፋይዳ ይኖረዋል። ፍርድ ቤቶች በምን አይነት ሁኔታዎች ጠቅላላ ትርጉም ይሰጣሉ?"} {"text": "በያዝነው ዓመት ግንቦት 28 የሚካሄደውን ስድስተኛውን ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ሰኞ፣ የካቲት 8 የእጩዎች ምዝገባ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ ወይም የምርጫ ዘመቻ መካሄድ ጀምሯል። የእጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 21 እንዲሁም የምርጫ ዘመቻው ደግሞ እስከ ግንቦት 23 ድረስ እንደሚካሄዱም ታውቋል።"} {"text": "የቀደሙ የትጥቅ ትግሎችን ተከትሎ የሱዳን ህዝቦች ነጻ አውጭ ጦር (SPLA) በዶ.ር ጆን ጋራንግ ከተመሰረተ ወዲህ፤ ከሁለት አስርት አመታት በላይ በደቡብና ሰሜን ሱዳን መካከል መሪር ውጊያ ተካሂዷል። በነዚህ የጦርነት ዘመን ደቡብ ሱዳናዊያን ተሰደዋል፣ ተርበዋል ተጠምተዋል።"} {"text": "የሚከተሉትን ያጠቃልላል-የፀሐይ መነፅር ፣ የቀርከሃ ኬዝ ፣ ነፃ የማይክሮፋይበር ኪስ ፣ ነፃ የማይክሮፋይበር ማጽጃ ልብስ ፣ ነፃ የፀሐይ መነፅር ማሰሪያዎች ፣ ነፃ የፖላራይዜሽን የሙከራ ካርድ!"} {"text": "Related stories በለዘብተኛ አቋማቸው የተነሳ - \"ሳይደመሰሱ የቆዩት የስግብግብ ጁንታ አመራሮች ነፍስም እንደ ወፏ ሁሉ በእጃችን መዳፍ ውስጥ መሆኑን እኛ እንደ እናት እናውቀዋለን \""} {"text": "ኢዛ (ከነኀሴ 4 - 10 ቀን 2012 ዓ.ም.) ባሳለፍነው ሳምንት ዐበይት ጉዳዮች ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በቀን ወደ ባለ አራት ዲጅት መድረሱ መዘገብ የጀመረበት መኾኑ ነው። ከሰሞኑ በቀን ከ22 ሺሕ በላይ ምርመራ መደረግ የተጀመረው በዚህ ሳምንት ነው። ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ሊጠቀስ የሚችለው ሌላ መረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ብዙ ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተግለጿል።"} {"text": "የወንጀል ፍትሕ ሂደቱን በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ ከተፈለገ ዜጐች በሕግ የተረጋገጠላቸውን መብቶቻቸውን ለማወቅና ለማስጠበቅ እንዲችሉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ዋነኛውና ሊሰራ የሚገባ ሥራ ነው፡፡ የዜጐች መብቶችና ግዴታዎች ተደንግገው የሚገኙት በሕጐች፣ በአሠራር ሥርዓቶች እና በሚወሰኑ ውሳኔዎች ውስጥ በመሆኑ እነዚህ ሕጐች፣ ውሳኔዎችና የአሠራር ሥርዓቶች ለሁሉም የሕብረተሰቡ ክፍሎች በቀላሉ ተደራሽ መሆን አለባቸው፡፡ በዚህም መሠረት የወንጀል ፍትሕ ሂደቱን አስመልክቶ የሚወጡ ሕጐች፣ የሚወሰኑ ውሳኔዎችና የሚዘረጉ የአሠራር ሥርዓቶች ለሁሉም የሕብረተሰቡ ክፍሎች በቀላሉ የሚገኙና (physically accessibile) ለመረዳትም አስቸጋሪ ያልሆኑ መሆን አለባቸው፡፡"} {"text": "እኛ ከፍተኛ ጥራት ያለው የባትሪ አምራች በቀጥታ 5000mah 3.7v li-ion 21700 ባትሪ ሴሎችን ከፍተኛ ጥራት ያለው ከፋብሪካ ዋጋ ጋር እንሸጣለን ፡፡ እንደዚሁም ፖሊመር ባትሪ ኮም ሊሚትድ እንደ 21700 ፣ 18650 ፣ 14500 ፣ 123A ፣ 103450 ላሉት ባትሪዎች በሙሉ ሊሞላ የሚችል ሊቲየም ባትሪ ፋብሪካ ነው ፡፡ ፣ ኤኤስኤ ፣ ኤኤስኤ እና የመሳሰሉት። የእኛ ዋና ምርቶች የሊቲየም ባትሪ ፣ የመኪና አውቶሞቢል ኃይል ኃይል ፣ ብልጥ የትራፊክ መሣሪያዎች የኃይል ማከማቻ እና የኃይል ባትሪ ፣ ለሞባይል መብራት መብራት ፣ ተሽከርካሪ ፣ ለደህንነት ቁጥጥር የሚሆኑ ናቸው። የገንዘብ, የመጠባበቂያ ኃይል እና ሌሎች መስኮች."} {"text": "በጋሞ ጎፋ ሀገረ ስብከት ከምባ ወረዳ ከሚገኙት 30 ቀበሌዎች መካከል 14 ቀበሌዎች ሕንጻ አብያተ ክርስቲያናት ሲገኙ በቀሪ 16 ቀበሌዎች የሐሪንጋን ቀበሌ ጨምሮ መገልገያ ሕንጻ አብያተ ክርስቲያናትና አገልጋይ ዲያቆናትና ካህናት የሉም፡፡"} {"text": "ንስኻ፡ እወ ንስኻ በይንኻ ኢኻ እግዚኣብሄር። ሰማይን ሰማየ ሰማያትን ኩሉ ሰራዊቱን፡ ምድርን ኣብ ልዕሊኣ ዘሎ ኹሉን፡ ባሕርን ኣብኡ ዘሎ ኹሉን ፈጠርካዮ፡ ነዚ ኹሉ ብህይወት እተንብሮ ኸአ ንስኻ ኢኻ። ሰራዊት ሰማይ ድማ ይሰግዱልካ።"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ከ 1973 ዓ.ም ጀምሮ የሆፕታይተርስ አርቲስቶች ውዝግብንና የሰው ልጆችን መከበር የሚያነቃቁ ታሪኮችን የሚነግር ዱቄት, ውሃ, ጋዜጣ, ቀለም እና ገደብ የለሽ ምናብትን ተጠቅመዋል. በእያንዳንዱ ፀደይ, HOBT የሜይ ዴይ ሰልፍ እና በደቡብ ሚኔፖሊስ ውስጥ በፖፊሆር ፓርክ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ያከብራሉ."} {"text": "የአየር ሁኔታን ይወቁ: በጋና ሎስ አንጀለስ የክረምት አየር ሁኔታ በጣም ሞቃት ሊሆን ይችላል. ይሁን እንጂ ሁልጊዜም ከሰዓት በኋላ በባሕሩ ዳርቻ ይሞቃል. ክረምቱ ዝናብ ሊከሰት ይችላል, እናም \"ሰኔ የጨመረው\" የባህር ውስጥ ሽፋን ብዙውን ጊዜ ለፀሓይ በየሳምንቱ ይደበዝዘዋል."} {"text": "…በቂ መልስ እኮ ነው አይወድም። አንድ ህጻን ልጅ እኮ እናትና አባቱን ቀስ ቀስ እያለ ሲያውቃቸው ነው የሚወዳቸው። እሱ ኢትዮጵያን ይወዳል ብዬ አላስብም፡፡ ከኢትዮጵያ ጋር ሲዋጋ ነበር፣ የኢትዮጵያ ሰው እሱ ላይ እየተኮሰ እሱ ኢትዮጵያ ላይ እየተኮሰ ነው ያደገው ታዲያ እንዴት ኢትዮጵያን ይወዳል ብዬ ልናገር?"} {"text": ""} {"text": "አንቀጽ 23 ስለ ሥራ መብትና ስለ… ከሥራ አጥነት የመዳን መብት፣ ያነሳል ። 25 ደግሞ፣ ማንም ሰው ምግቡን ፣ ልብሱን፣ ቤቱን የሕክምና አገልግሎቱና …ጡረታውን ከመንግሥት የማግኘት መብት እንዳለው ያስታውሳል። አንቀጽ 27 የአእምሮ ሥራ በሕብረተሰቡ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ እንዳለው ያነሳል።"} {"text": "በኢትዮጵያ ያለውን የፕሬስ አፈናና የሰብዓዊ መብት ጥሰትን የተነተነው ይሄው የሲፒጄ ሪፖርት፤ እስር በአንድ አገር ውስጥ ምንም አይነት ለውጥ ሊያመጣ እንደማይችል ገልጿል።"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "አሁን በኢሕአዴግ አመራር ላይ ያሉት ሰዎችም ቢኾኑ የመፍትሔው አካል ሳይኾኑ ከሥልጣን ባይኼዱ እመርጣለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን ዘለዓለም ሥልጣን ላይ ሙጭጭ ይበሉ ማለቴ አይደለም፡፡ እነርሱ የሰላሙን መንገድ ጀምረውልን ቀጣዩ ትውልድ እንዲረከባቸው መንገድ መስጠት አለባቸው፡፡ አለበለዚያ መውጫ የሌለው የችግር አዙሪታችን ዘለዓለማዊ ሊኾን ነው!"} {"text": "ኢትዮጵያዊያኑን ወደ ሃገራቸው የመመለሱ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የገለፁት አምባሣደር ዲና በጋምቤላ በኩል የገቡት፣ ትናንት፣ ሰኞና ዛሬም፣ ማክሰኞ ወደ ሃገር እንዲመለሱ የተደረገ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር በጠቅላላው 1229 መድረሱን አመልክተዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኮምፒተርዎን ነባሪ የአሳሽ ፕሮግራም በድንገት ቀይረውታል ፣ እና አሁን እርምጃዎችዎን እንደገና ለመመርመር እና ጉግል ክሮምን እንደገና መጠቀም ይፈልጋሉ? ይህን ማድረጉ ከሚሰማው በጣም ቀላል ነው-በሚቀጥሉት የዚህ ምዕራፍ ክፍሎች በዊንዶውስ እና ማኮስ ላይ እንዴት እንደሚቀጥሉ እገልጻለሁ ፡፡"} {"text": "ልብ በሉ ይህ የተመሰረተው በቅማንት አማራ በሚል ዘመቻዋ ጊዜ ነው፡፡ ቡድኑን የሚመሩትም አማራን ከእነ ጭርሱ የማያውቁት ወያኔ ያሳደገቻቸው የአዲስ አበባና የሌሎች ቦታዎች አማርኛ ተናጋሪዎች ናቸው፡፡ በኋላ ብዙ የምርም አማራ የሆኑ ይህን ቡድን ተቀላቀሉ፡፡ በአንድ ጊዜ ተመሰጉበት፡፡ ጉዳዩ ግን በሬ ሞኙ ሳሩ አይተህ ገደሉን ሳታይ ነው፡፡ ብዙ አማሮች ከመጀመሪያው ያለውን ሴራ ሳያጤኑ ደጋፊ ሆኑ ወና ተሳታፊም ሆኑ፡፡ ኦነግ ኦሮሞን ከኢትዮጵያዊነት ሲያመክን እንዲሁ ነበር፡፡ ኦሮሞ ሁሉ ለዘመናት የሞቱ ምክነያት የሆነውን ኦነግ ተከተለ ሌላውን ጠላ እኔ ብቻ አለ፡፡ በዛው ልክ ብዙ ሌሎች ኦሮሞን እንደ አውሬ ማየት ጀመሩ፡፡ በመጨረሻም ኦሮሞ የተባለ ሁሉ በጠባብነት ተፈርጆ ሁሉ ነገሩ በጠላትነት እንዲታይ ተደረገ፡፡ ይህ ተረት አይደለም በአይናችን አይተን ያለፍንው እውነት እንጂ፡፡ እድሜ ለለማና ቡድኑ ኦሮሞን ወደ ጥልቅ እየወሰደች የነበረችውን የዘረኝነት መርከብ መሪዋን ይዘው ወደ ኢትዮጵያዊነት ሲመልሷት ወያኔ መግቢያ አጣች፡፡ እየሆነ ያለው ይሄው ነው፡፡ እና ቤተ-አማራ አሁን በጣም መሽቷል፡፡"} {"text": "ኡፍ አንዴት አንጀት አርስ ቃለመጠይቅ ነዉ፡፡ ሁለት ነገር ላድንቅ (1)አንዱ ጠያቂዉ በጣም የሚያሳክከንን ነገር ስለነካህ እና ስለሁኔታዉ በጣም የቀረበዉን ስላገኘህ (2ኛ) መላሹ ነገሮችን ከስሜታዊነት ዉጭ ስላስረዳህ አድንቄሀለዉ፡: ነገር ግን አንተም እንደ ጋዜጠኛ አርዐያ ራስህን በመግለጥ አትጀግንም?"} {"text": "ቀደም ሲል ለቀሳውስት ፣መነኮሳትና ዲያቆናት ዘመናዊ ትምህርት እንዲያገኙ ታስቦ የተቋቋመው የካቴድራሉ ት/ቤት አገልግሎቱን ወደ ሌላው የህብረተሰብ ክፍል እንዲዳረስ አድርጓል፡፡ የቤተክርስቲያኗ አንዱ ዓላማ ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት ሲሆን ልጆቻቸው እንዲማሩላቸው ይጠይቁ የነበሩ ችግረኛ የህብረተሰብ ክፍሎች ያለክፍያ እንዲማሩ ሲደረግ በአካባቢ የነበሩ ጫማ ጠራጊዎች፣ መጽሔትና ጋዜጣ ሻጮች የትምህርት ዕድሉን እንዲያገኙ ተደርጓል።"} {"text": "ከላይ የተጠቀሱት የገቢ ግብርና የታክስ አስተዳደር አዋጆች ላይ እንደተገለጸው ለእነዚህ ሕጎች በትክክል መፈጸም በዋናነት መመርያዎችን የማውጣት ሥልጣኑን ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ፣ በሕጎቹ መሠረት ማስተዳደሩን ደግሞ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ተሰጥቷል፡፡ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱም አዲሶቹን አዋጆቹንና ደንቡን ሥራ ላይ በሚያውልበት ጊዜ ግብር ከፋዩን ቀድሞ ከለመደው አሠራር ለየት ያሉ ሁኔታዎች አጋጥመውታል፡፡ ስለሆነም ከሰኔ አጋማሽ ጀምሮ በርካታ ግብር ከፋዮችም ወይም ደግሞ ቀድሞ ግብር ለማይከፍሉ ዜጎች የግብር ‹‹መርዶ›› በመሰማታቸው ቅሬታዎች ተፈጥረዋል፡፡"} {"text": "አማራዎችና ፍትህ ፈላጊ ዜጎች የእነኝህን ሁለት ቀበጦች (ህዋሃትና ብልፅግና ፓርቲ) ማወናበድ ብዙ ትኩረት አትስጡት። የሚሰሩት አብረው ነው። የሚያስተሳስራቸው የጋራ ጠላታቸው አማራው ነው። ነገ በለቅሶና በይቅርታ እቅፍ ይተቃቀፋሉ።"} {"text": "በመኝታ ሰዓት የሚነበቡ መጽሃፎች ወይም በስፍሪያት ፕጃማ በመጠቀም እንዲደሰቱ ፣ለሌሎች አዲስ ገቢዎች የምታቀርቡት አስተያየት አላችሁን ? ካለ እንድንሰማው እንፈልጋለን ! ከእኛ ጋር በቀላሉ ለመገናኘትም ትችላላችሁ። pjisrael@hgf.org.il."} {"text": "ነብዩ ሙሐመድ ከነበራቸው የእምነት፣ የመለኮታዊነት፤ በዕውቀት የመጠቁ የስነምግባር እሴቶች አንፃር ለሙስሊሙ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ዓርአያ ሊያደርጋቸው የሚገባ ስብዕና ነበሩ። ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) የነበራቸው ትዕግስት፤ ዕምነት፤ ጀግንነት፤ ተሰጥኦ፤ ወደ አላህ መቅረብ፤ ፍትህ፤ ርህራሄ፤ ፍቅር፤ ለሙዕሚኖች የነበራቸው ጥልቅ ስሜት እና የሌሎች የስነ-ምግባር እሴቶች ባለቤት መሆን ለርሳቸው ቅርብ በነበሩት ባልደረቦቻቸው ተመስክሮላቸዋል።"} {"text": "ወደ ጉዳዩ ስንመለስ፣ ከፊንላንድ በኋላ ሌሎች ስድስት የአውሮፓ ከተሞች ላይ ኮንሰርቶች ተዘጋጅተዋል። ፕሮሞተሮች ለመሰናዶው ብዙ ወጪ አውጥተዋል። የአርቲስቱ አድናቂዎችም አስቀድመው ትኬት ቆርጠዋል። ይህንን ካድሬዎቹ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ሁሉንም ማጉላላቱ፤ ከተቻለም ማደናቀፉ ደስታን ይሰጣቸዋል። እንዲህ አይነት የድፍረት ስሜት የሚመነጨው አርቲስቱን ሳይሆን ይልቁንም ሕዝብን በጅምላ ከማናቅ ነው። ሕዝብን ከመጥላት። እየገዙት ያሉትን ህዝብ መናቅና መጥላት የት ድረስ ሊያደርሳቸው እንደሚችል የምናየው ይሆናል። እንደ ሰብአዊ ፍጡር ሳይሆን እንደ እንስሳ የሚያስቡ እነዚህ የዘመናችን ጉዶች ሕዝብ የሚወደውን ነገር በሙሉ በመጥላት፤ የህዝብ አካል እንዳልሆኑ እይረጋገጡልን ነው። ከጫካ ከወጡ 21 አመታትን አስቆጥረዋል። አካላቸው ከጫካ ወጣ እንጂ አመለካከታቸው ግን እዛው እንደሆነ ድርጊታቸው ይነግረናል። ከሁለት ዓስርተ-ዓመት በኋላም ጥንት ከሚያስቡበት ከጫካው ህግ አልተላቀቁም።"} {"text": "፲፱፻፳፰ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት ኢትዮጵያን አጥቅቶ ወረራ በመጀመሩ የብሪታኒያ መንግሥት በኢጣልያ ላይ ቅጣት እንዲጣል በመገፋፋትና እና በራሱ በኩልም በአውሮፓ ጦርነት የሚያቀጣጥል ቢሆንም እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ።"} {"text": "3. መስከረም 2/2012 ዓ/ም ከኦሮምያ፣ ከደቡብ፣ ከአማራ፣ ከሶማሌ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ጋር በአካል ተገናኝተን ውይይቶችን የጀመርን ሲሆን ከሐረሪ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች እና ከድሬዳዋ መስተዳድር ጋር ለውይይት ቀጠሮ ተይዟል፡፡"} {"text": "በተደጋጋሚ እንደታየው በህወሃት ውስጥ አምባሳደርነት የማግለያና የካሳ ጉዳይ ተደርጎ እንደሚወሰድም የጠቀሱ አሉ። በከፋና በጠነከሩ ቃላቶች ስሜታቸውን የገለጹም አሉ። በብቃት ማነስና በጥፋት የተገመገሙ ሰዎችን በዲፕሎማሲ ስራ ማሰማራት ምን አልባትም ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚከናወን ስለመሆኑ ስጋት እንዳላቸው የጠቀሱ ቀሪው ጊዜ ለአምባሳደር አባይ ወልዱ የተሳካና የመልካም እረፍት እንዲሆን በምጸት ተመኝተዋል። ” አጥፉና በግምገማ ተባረሩ። ከዛም አምባሳደር ትሆናላችሁ” ሲልም የተሳለቀ አለ።"} {"text": "በአዲሱ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ.1156/2011 የወሊድ ፈቃድን በተመለከተ አንቀጽ 88 ንዑስ አንቀጽ 3 ላይ ነፍሰጡር የሆነች ሰራተኛ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት የ30 ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ የ90 ተከታታይ ቀናት የድህረ ወሊድ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጣታል ይላል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የእርስዎ የጡንቻ ልማት regimen ውስጥ creatine ያለውን የረጅም ጊዜ ጥቅም ሁሉ የሚችሉ ችግሮችን ከግምት. የኩላሊት ችግር ያለባቸው ሰዎች ላይ ሁሉ creatine መውሰድ የለበትም. creatine ሌሎች የጎንዮሽ ጉዳቶች አሉ, cramping እንደ ልብ arrhythmias እና የጡንቻ መዛባቶች ጨምሮ. እነዚህ አደጋዎች በጉርምስና ዕድሜ ውስጥ በተለይ አደገኛ ናቸው. እንደ ደነገግሁት ሁልጊዜ በጥንቃቄ ብቻ የአመጋገብ ኪሚካሎች መውሰድ."} {"text": "ሴትዮዋ ጉድጓድ ውስጥ ትወድቅና ትጮኻለች፡፡ አንድ ሰው ይሰማትና ይመጣል፡፡ እጅሺን አምጭ ብሎ እጇን ጎትቶ ሊያወጣት ሲሞክር እጇን ይገነጥለዋል፡፡ ሴትዮዋ ጉድጓድ ከመግባቷ ይልቅ የእጇ መገንጠል ይብስባታል፡፡ እናም «አውጣኝ ብለው ገነጠለኝ» አለቺ ይባላል፡፡ አውጭው ከጉድጓዱ ባሰባት፡፡"} {"text": "ከዚህ ሰውረን ማለት ነው፡፡ እሷዬዋ እኮ ከ‘ጭድ’ የተሻለ ዋጋ የሚያወጣ ባል አለኝ ብላ…አለ አይደል…ይሄኔ እኮ “ስስቅ መንግሥተ ሰማያት የገባ ያህል ነው ደስ የሚለው…” “በስዊሚንግ ልብስ ሲያኝ እንዴት ልቡ እንደሚጠፋ አልነግርሽም…” ምናምን ስትል ከርማ ሊሆን ይችላል፡፡ እናማ የ‘ጭድ’ ያህል እንኳን ዋጋ የማያወጡ ነገሮች እየበዙብን ተቸግረናል፡፡ አንድዬ ‘ጭዱ’ን ቀንሶ እህሉን ያብዛልንማ!"} {"text": "ወዲ ጫካ ብዝብል መጸወዒ ይፍለጥ፡፡ ወዲ ጫካ ኣብ ኮሌጅ ኪነ ጥበባት ትግራይ ብፋይንኣርት ተመሪቁ እዩ፡፡ ወዲ ጫካን ስእልን ካብ ግዜ ቁልዕነቱ ምሕዝነት ከምዝፈጠሩ ይዛረብ፡፡ ናብ ኮሌጅ ኪነ ጥበባት ብምእታው ፕሮፎሽናል ሰኣሊ ከምዝኾነ ይዛረብ፡፡ ወዲ ጫካ “ስእሊ ንዓይ ንዘለኒ ፅባቐ ንክውስከለይ ብተፈጥሮ ዝተውሃበኒ ውህብቶ እዩ” ይብል፡፡"} {"text": "አብ ኤርትራ ዝመደበሮም፡ ዝዓስከሩ፤ ብስም ተቋወምቲ ኢትዮጵያ ዝፍለጡ ኩሎም ማለት፡ ግንቦት 7፣ ደምሒት፤ ኦነግ፤ አርበኞች ግንባር፤ … ወዘተ፡ ብነጻነት ኤርትራ ዘይአምኑን፤ ዓሰብ አካል ኢትዮጵያ ዝብል ጽኑዕ ዓላማን መትከልን ዘሎዎም እዮም። እቲ ስውር ዓላማኦምን ምስጢራዊ ሽቶኦም ግን ውሕደት ኢትዮ_ኤረትራ እዪ። ስለዚ’ዮም አብ ኤርትራ ዘስፋሕፉሑ ዘለዉ። እዞም አባላት ተቋወምቲ፤ ምስ አዋልድናን አሐትናን ተዋሲቦም ሐዳሮም ናብራኦም አብ ኤረትራ የስፋሕፉሑ አለዉ።"} {"text": "በአውደ ጥናቱ በ5 ርዕሰ ጉዳዮች ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን፣ እነዚህም የኢትዮጵያ ፊልሞች ተግዳሮቶችና ዕድሎች(በዶ/ር ወንድሙ ለገሠ)፣ የአማርኛ ፊልሞች መስተዎት ወይስ መጋረጃ (በአቶ ምስጋናው ዓለሙ)፣ እኛ ወዲህ ፊልሞቻችን ወዲያ(በአቶ ስመኘው ሽፋራው)፣ የኢትዮጵያ ፊልሞች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችና የመፍትሔ ሀሳቦች(በአቶ ሄኖክ አየለ)፣ የፊልም ሙዚቃ ምንነትና ታሪካዊ መሠረት፣ በኢትዮጵያ ፊልሞች ውስጥ ያለው ስዕለ-ሂሊናና ትግበራ ምጥን ምልከታ( በአቶ ሠርፀ ፍሬሰንበት) የጥናቶቻቸውን መነሻ ሀሳብ የተደረሱባቸውን ግኝቶች በተሰጣቸው ጊዜ በቅደም ተከተል ለተሳተፊዎች ገለፃ አድርገዋል፡፡"} {"text": "የመኪና ካታሎግ ፈልግ ቋንቋ ቀይር language ኃላፊነትን የማውረድ: ራስ-ሰር ውሂብ ከህዝብ የሚገኙ ምንጮች ተሰብስቧል። እዚህ የተነበበው ማንኛውም መረጃ ለአንባቢዎች ጥቅም ላይ የሚውለው ነው ፡፡ በጣቢያችን ላይ የምናቀርበው ማንኛውም መረጃ እስከምናውቀው ድረስ ትክክለኛ እና እውነት ነው ፡፡ ስህተቶች ወይም ስህተቶች ሊኖሩ ይችላሉ። እኛ በዚህ ጣቢያ ላይ ከማንኛውም የንግድ ምልክት ወይም የንግድ ስም ጋር አልተቆራኘንም። ሁሉም የንግድ ምልክቶች ፣ የአገልግሎት ምልክቶች ፣ አርማዎች እና / ወይም የጎራ ስሞች የየባለቤቶቻቸው ንብረት ናቸው ፡፡ Privacy Policy | የአጠቃቀም መመሪያ Copyright © 2015 - 2020 AUTO-DATA.ORG, መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው."} {"text": "የምርምር ሪፖርትን ይግዙ በ 37 በአሜሪካን ዶላር በ 2030 ቢሊዮን ዋጋ ያለው ተከታታይ የኮንሶል አገልጋይ ገበያ - በ COVID-19 ወረርሽኝ እክል የገበያ መስፋፋት መካከል የአቅርቦት ጉዳዮች\t"} {"text": "የጌታን ልደት ከማክበራችን በፊት ያሉት ሦስት ሳምንታት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ታላቅ ሥፍራ አላቸው። ከዘጠኙ ንዑሳን የጌታ በዓላት መካከል የሚቆጠሩም ናቸው። የመጀመሪያው ሳምንት ስብከት፥ ሁለተኛው ብርሃን፥ ሦስተኛው ..."} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ኢ/ር፡ይልቃል፡- እንግዲህ ኢትዩጵያ እስካሁን ድረስ ከአገዛዝ ወደ ዴሞክራሲ አልሄደችም፡፡ ያለው አገዛዝ ከባህላዊ አገዛዝ የጀመረ እና በ1967 ለውጥም መጣ ተብሎ ከንጉሳዊ አገዛዝ ወደጠብመንጃ አገዛዝ ተዘዋውረናል፡፡ እስካሁን ያለው መንግሥት ድረስ ምርጫ በሚመስል ሁኔታ ልባስ ተሰጥቶት ቅቡልነት ያለው ለማድረግ ቢሞከርም የምር ፖለቲካውን ካየነው ኢትዮጵያ ከጠብመንጃ አገዛዝ እስካሁንም ድረስ አልተላቀቀችም፡፡ ስለዚህ የጉልበት አገዛዝ ነው መሠረቱ፡፡"} {"text": "ክፍል 5፡ አስፈሪው ጊዜ መምጣት ጀመረ ጦርነቱ በመከላከያ ኃይልና በህወሓት መካከል ሆኖ ሳለ፣ ብዙ ጊዜ የቃል አቀባያችን ንግግሮች ለምን አማራን ማዕከል እንደሚያደርጉ ግራ ይገባኛል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ባህሪ ያላቸው"} {"text": "ትህነግ/ህወሓት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለመቆጣጠር በነደፈው የተስፋፊ እቅዱ የጉራጌ ተወላጆች በስልታዊ መንገድ፣ ከ1997 በኋላ ደግሞ በይፋ ከንግድ ተፈናቅለዋል። ይህ ተጠንቶ የተፈናቀሉት ወደቦታቸው ተመልሰው፣ ስልጣንን ተገን አድርገው ታታሪ ነጋዴዎችን የነቀሉት ለህግ መቅረብ አለባቸው።"} {"text": "ከዚህም በላይ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ የፈጠረው ችግር፣ በአገዳ አቅርቦት ላይ ብቻ የተወሰነ አይደለም። ምክንያቱም ፕሮጀክቱ ሲጀመር የነበረው እሳቤ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ለእያንዳንዱ ለአካባቢው አባወራ አንድ ሔክታር ውሃ ገብ መሬት አዘጋጅቶ እንደሚያቀርብ ስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር። ከዚህ ውስጥ 0 ነጥብ 25 ሔክታር ለጓሮ አትክልት እና 0 ነጥብ 75 ሔክታር በአገዳ የተሸፈነ በ“out grower” የሚከናወን ሥራም ይሰጣል። ይህ የስምምነት ጊዜ በአካባቢው ሲታለም 775 አባወራዎች ብቻ ነበሩ። አሁን ላይ ፕሮጀክቱ አልተጠናቀቀም፤ ዛሬ ላይ ደግሞ የአባወራዎቹ ቁጥር ወደ 1ሺ 300 ከፍ ብሏል። በወቅቱ እድሜያቸው ለትዳር ያልደረሱ የአካባቢው ሰዎች አሁን አባወራ ለመሆን በቅተዋል። እንዲሁም በጊዜው በቀበሌ ውስጥ የነበረው የመሬት መጠን አሁን ካለው የአባወራ ብዛት ጋር የሚመጣጠን አይደለም። ስለዚህም እንደከሰም ስንመለከተው፣ ቀጣይ ሥጋታችን ውሃ ገብ የሆነ መሬት አለማግኘት እንዲሁም አዘጋጅቶ አለማቅረብ እንደሚሆን ይጠበቃል።"} {"text": "መድረኽ ኣብቲ ጋዜጣዊ መግለፂኡ ኣብ ሓደ ሓደ ቀበሌታት ብጥምየት ዝሞቱ ሰባት አለው ኢሉ። ነዚ ኣብ ልዕሊ ዘቃልዑ ናይ አመራርሓ ኣባላቱ ብህዝቢ ንኽፅልኡ ወፍሪ ፕሮፖጋንዳ ይካየድ'ሎ ክብል መድረኽ ይገልፅ።"} {"text": "ፕሮፌሰሩ ስነ-ምግባር ይጎድላቸዋል፣ ከሆቴል ጋር የተገናኘ ሙያ የላቸውም በሚል የቀረበው ትችት ተቀባይነት እንደሌለው ሲያስረዱም “ዋና ስራ አስኪያጁ በአሜሪካ አገር ለ42 ዓመት ሲኖሩ ትምህርታቸው ሆቴል ስራ ላይ ነው ያተኮረው” ያሉት የሰው ኃይል አስተዳደሩ፤ በሆቴል ሙያ ዙሪያ ከፍተኛ ስልጠና እንደሚሰጡና በሆቴሉ ባለአደራ ቦርድ ብቃታቸው ታምኖበት መመረጣቸውን ተናግረዋል፡፡ አንድ ሰራተኛ በተሰማራበት ሙያ ላይ የሚቀመጡ መስፈርቶችና ገደቦች እንዳሉ የተናገሩት አስተዳደሩ፤ “የሆቴሉ ማናጀር የሴኩሪቲ ሰራተኛው አንዲትን እንግዳ አቅፎ ሲስም አግባብ አለመሆኑን በመናገራቸው ስማቸውን ለማጥፋት መሞከር ትክክል አይደለም፣ ኃላፊነታቸውን ባለመወጣታቸው በተወሰደው እርምጃ ገና ስራ ከጀመረ አምስት ወር ያልሞላውን ሆቴል ስም ለማጥፋት መሯሯጥ አግባብ አይደለም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሰራተኞችን በግፍ ያባርራል፤ ሊያባርርም ተዘጋጅቷል መባሉም ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ አቶ አሰፋ አስተባብለዋል፡፡"} {"text": "እያንዳንዱ ምሁር በሙያዊ ገለልተኝነት ስም በስልጣን ላይ ላለ አካል ድጋፍ ሰጪ ሆኖ ከማገልገል ይልቅ በራሱ ሕሊና እየተመራ የተጣለበትን ማህበራዊ ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅበታል። ሆኖም ግን፣ ምሁራን በተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ ለውጥና መሻሻል ለማምጣት የሚያደርጉት ማንኛውም እንቅስቃሴ ከውዝግብና ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ሊሆን አይችልም። ስለዚህ፣ ምሁራን ከአወዛጋቢነትና ከፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ በሆነ መልኩ ሚናቸውን መወጣት አይችሉም።"} {"text": ""} {"text": "“በደረጃቸውም ሆነ በውስጣቸው በሚሠራ ሥራ ከነኚህ አሥር ቀናት የሚበልጥ በአላህ ዘንድ አንድም የለም። በነሱ ውስጥ ላኢላሀ ኢለላህ፣ አላሁ አክበር ማለትንና አላህን ማውሣት አብዙ። ከነሱ ውስጥ አንድ ቀን መፆም የአመት ፆምን ይስተካከላል። በነሱ ውስጥ የሚሠራ ሥራ እስከ ሰባት መቶ ድረስ እጥፍ ድርብ ይሆናል።” (በይሀቂና ኢማም አህመድ ዘግበውታል)"} {"text": "\"አንዳንዶች ከንብ ጋር የመኖር ጥበብ ሲያንሳቸው የማትናደፍ ንብ ፍለጋ ይኳትናሉ፡፡ የማትናደፍ ንብ መፈለግ ከመረቁ አወጡልኝ ከሥጋው ጦመኛ ነኝ እንደማለት ነው፡\""} {"text": "ሊቃውንቱ ከመኮፈስ ወይም ከፍርኃት የተነሣ አይናገሩም፡፡ ሕዝቡም ከአጉል ትሕትና ወይም ከምንግዴነት የተነሣ አይጠይቅም፡፡ ሁሉም እንደ በሬው በረቱ ውስጥ ራሱን ከመነቅነቅ ውጪ የዝምታ እስረኛ ነው፡፡"} {"text": "የአገራችን ሕዝብ እንደ ማንኛውም የዓለማችን ጭቁን ሕዝብ ኢፍትሐዊነትን ይጠላል፡፡ ጥላቻውንም በተግባር በመግለጽ እስከ አሁኗ ሰከንድ ድረስ ቀላል የማይባል ዕርምጃ ተጉዟል፡፡ የአብራኩ ክፋዮች የሆኑት ልጆቹ እየመሩ ኢትዮጵያ አገራችን ገነት ሆናለት መኖር አጥብቆ የሚመኝና ዛሬም ተስፋ ያልቆረጠ ሕዝብ ነው፡፡ የትናንት ኃያልነቷን ለመመለስ ዛሬም እየተጋ ነው፡፡ ማን ካልን ሕዝቡ፡፡ ነገር ግን በአብራኩ ክፋዮች ለሕዝብና ለሕዝብ ተቆርቋሪነት የመጓደል ሀልዮት ዛሬም በሚገባው መጠን ያልተካሰ ታጋሽ ሕዝብ!!!"} {"text": ""} {"text": "ሃይማኖት ፤ ሃይመነ አሳመነ ፡ ካለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ፤ ትርጉሙም በአንድ አምላክ ማመን ለአንድ አምላክ መታመን ማለትን ይገልጻል ። “ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደተፈጠሩ የሚታየውም ከማይታየው እንደሆነ እናውቃለን። ዕብራውያን 11፥ 3 በዓይናችን ለምናየው ለግዙፉ"} {"text": "ንምሸቱ ጸሓይ ምስ ዓረበት፡ ሓሙሽተ ስድራ ብሓባር ካብ ፈርሐን ንከረን ተበጊስና። ምሉእ ለይቲ ክንወድቅን ክንትስእን ብወስበንስረኽ ኣቢልና፡ ንጨበልቁም ረጊጽና ብሓሸላ ከረን ኣቲና። ጉዕዞ ለይቲ ብጣዕሚ ኣድካምን በዳህን’ዩ ነይሩ። ምሉእ መዓልቲ ብፍርህን ራዕዲን ኣብ ቤት ክርስቲያን ተኾርሚና ውዒልናስ ዕርፍትን ድቃስን እንዳደለና፡ ካብ ናይ ኣረመናዊ ግፍዕን ሞትን ንኽንክወል፡ ስድራና ዝረግጽዎ ንኽንስዕብ ተግዲድና። ኩትር ድኻምን ድቃስ ምስኣንን ተሓዋዊሱ፡ ኣማዕዲየ ሓዊ ሃልሃል ዝብል ይረኣየኒ ነይሩ። ነቲ ሓዊ ትርእይዎ ዘሎኹም ኢለ ኣብ ዝሓተሉ እዋን፡ ኣይትጠምቶ ጉዕዞኻ ጥራይ ቀጽል ዝብል መልሲ ይወሃበኑ ነይሩ። ኣብ ገለ ቦታታት ከምዚ ናይ ዝመሽመሸ ስጋ፡ ሕማቅ ጨና ሃንገፍ ይብለና ነይሩ፥ ከመይ ኣብቲ እዋን’ቲ እንስሳን ሰብን ኣብ ዝኾነ ሽንጭሮታት ዝተሓርዱን ብጠያይት ዝተቄልቡን ብዙሓት ነይሮም።"} {"text": "በአሚሶም ሴክተር ሶስት ሰላም ማስከበር ተልኮ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው ስድስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ዘማቾች ሜዳይ ተሸለሙ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C"} {"text": "ብሩክ ኣብ ኣውሽዊዝ ዝረኣየኦን ዘጓነፈንን ኩሉ ኣብ ምምስካር ሕይወተን የሕልፋ ዘለዋን፡ ኣብ መዳጐን ሰፈር በርገንን በልሰንን ካብቶም ኣብኡ ዝነበሩ፥ ካብዚ እንተድኣ ተሪፍኪ ዝኣምነኪ ክትረኽቢ የጸግም ይኸውን ግና እዚ እትርእዮ ዘሎኺ ታሪኽ ንኹሉ ንገሪ ምእንታና እውን ሓደራ” ከምዝበልወን ኣብቲ ምስ ሎ ሶርቫቶረ ሮማኖ ኣብ ዘካየደኦ ቃለ መሕትት ዘኪረንን ነቲ ሕጻን እንከለዋ ዝረአየኦን ዘሕለፈኦም ጽንኵር እዋን ዘዘንትዋ ጥራሕ ዘይኮነ ይቕረ ዝበላን ጠመተኤን ናብቲ ኣብ ምንባር ክቕጽላን ተስፋ ክገብራን ዝደረኸን ሰናይን ጽቡቕን ኣናማዕደዋ ዝነብራ ምዃነን እውን ኣብቲ ዘካየደኦ ቃለ መሕትት ነንብብ።"} {"text": "ይህ የአሠልጣኞች መመሪያ የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞችን የ10 ቀናት የተቀናጀ የማጠናከሪያ ሥልጠና ዝርዝር ያካትታል፡፡ መመሪያው የስልጠናውን ክፍለ ጊዜ ዕቅዶች፣ የአሰልጣኞችን ማስታወሻ ነጥቦች፣ የመስክ አተገባበር መመሪያዎችንና ቁልፍ መልዕክቶችን ይዟል፡፡ ሥልጠናው የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች በተዋረድ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መልዕክተኞችን እንዲያሰለጥኑ ጭምር ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ውድ አንባብያን የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ያለምስራቅ ጉራጌ ህዝብ ተሳትፎ እውን አይሆንም የምለው በመረጃና በማስረጃ መሆኑ ታውቆ ንጉሳዊ አስተሳሰብ ያላቸው የምዕራብ ጉራጌ ሰባት ቤታውያን የተነሱበት አላማ ግቡን የሚመታው በትግሉ ሂደት የምስራቁ ጉራጌ ሙሉ በሙሉ አምኖበት እና አብሮ በእኩል ሲሳተፍ መሆኑን ታውቆ የጉራጌ ህዝብ የጠየቀው ህገ መንግስታዊ መብቱን ወይም የክልላዊ መንግስት ምስረታ ጥያቄ እውን እንዲሆን ትግሉን በከፍተኛ ደረጃ ማቀጣጠል እንዳለበት ጥሪዬን በድጋሚ አስተላልፋለሁ።"} {"text": "ኦባንግ፦በምሳሌ ልግለጸው። ምሳሌው ለመለስ ብቻ አይደለም። ለሁላችንም የሚሆን ነው። አውሮፓና አሜሪካ ወይም ባደጉት አገሮች ተማሪዎች የጉብኝት ጉዞ አላቸው። ለጉብኝት ሲነሱ አውቶቡስ ይቀርባል። አወቶቡሱ እንደቀረበ ቀድመው የሚገቡት ተማሪዎች ናቸው። ተማሪዎች ገብተው ሲያልቁ አስተማሪዎቹ ይቆጥሯቸዋል። ሁሉም መግባታቸውን ካረጋገጡ በኋላ አስተማሪዎቹ ተሳፍረው ሾፌሩን አውቶቡሱን እንዲያንቀሳቀስ ይነግሩታል። አስተማሪዎቹ ተማሪዎቹን ቅድሚያ ሰጥተው ማስገባትና የተባለው ቦታ ድረስ የማድረስ ሃላፊነት አለባቸው። ጉብኝቱም ካለቀ በኋላ ሁሉም ተማሪዎች አውቶቡስ ውስጥ ተመልሰው ሳይገቡ አውቶቡሱ ዝም ብሎ አይነሳም። ሁሉም ተማሪዎች መኖራቸውና ማንም እንዳልቀረ ደግመው ደጋግመው ያረጋግጣሉ። እንደመጀመሪያው ሁሉም ተማሪዎች መሳፈራቸው ሲረጋገጥ አውቶቡሱ እንዲንቀሳቀስ ለሾፌሩ ያስታውቃሉ።"} {"text": "የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል ዋና አዛዥ ጦር መሳሪያዎችን የመሰብሰብ ዘመቻ እንደሚጀመር አስታወቁ! ትላንት (እሁድ) ከሶማሌ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ጋር ቆይታ ያደረጉት፣ የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል ዋና አዛዥ ረ/ኮሚሽነር መሀመድ አህመድ በሁሉም የሶማሌ ክልል አከባቢዎች ጦር መሳሪያዎችን የመሰብሰብ ዘመቻ እንደሚጀመር እና ከአሁን በኋላ ለአንድም የሲቪል ማህበረሰብ ትጥቅ እንደማይፈቀድላቸው አስታወቀዋል። በተጨማሪ ከመንግሥት ጦር መሳሪያ ውጭ፣ ለሲቪል ግለሰቦች ታጥቆ መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑንም ዋና አዛዥ መሀመድ አህመድ ገልፀዋል ። አክለውም ይህ የጦር መሳሪያ የመሰብሰብ ውሳኔው ለዜጎች ሰላም እና ደህንነት ተብሎ የታወጀ ውሳኔ እንደሆነ ኃላፊው አብራርተዋል። የክልሉ ፀጥታ አካላት በክልሉ ውስጥ ያለው የጦር መሳሪያ የመሰብሰብ ዘመቻ በቂ አቅምና ዝግጅትም አላቸው ያሉት … [Read more...] about ሶማሌ ክልል የጦር መሣሪያ መሰብሰብ ሊጀምር ነው"} {"text": ""} {"text": "በምናለበት ምፀት ፥ በአናካብደው ቅለት፤ ተይዘን መልእክት አድርሱ ተብለን መልእክት ይዘንለት ለጌታ የመጣን ብኩኖች! ዴማስ አለም ስትጣፍጠው በቃ ተለየ እንጂ እንጂ የወደዳትን አለም ቤተክርስቲያን ግድ ትምጣልኝ ብሎ ጳውሎስን ግድ አላለም! አንዳንዴም ለመመለስም ለንስሃም ስፍራ እንዳይጠፋ ትንሽ ክፍተት መተው ጥሩ ነው:: ድፍረት በዛ!"} {"text": "ዳምጠው ተሰማ ደነቀህዳር 8 2013 ዓ.ም. የአማራን ህዝብ አንድነት የመናድ አቅም ያላቸው አሰላፎች በመሬት ላይ ሳስተዋል፡፡ ከወንዜነትና ከባህል ጋር የሚያያዙ ድርብርብ ማንነቶች ተፈጥሯዊ እና ጤናማ በመሆናቸው በአማራዊ አንድነታችን ውስጥ እንደጸጋ የሚወሰዱ ናቸው፡፡ አካባቢን ወይም ሌሎች ማህበራዊ እሴቶችን የማንነት መገለጫ አድርጎ የመውሰድ ልምድ፣ አጽናፋዊው አንድ አማራነትና የኢትዮጵያዊነት ማንነቶች የሚመጋገቡ ናቸው፡፡ አንድ አማራ ከየት ነህ ሲባል ራሱን […]"} {"text": "ክሩስ ምን ይመስላል? የፀደይ-አበባ አበባ ፣ የመኸር-አበባ ፣ ትልልቅ-ተንጠልጣይ ሰቆች ፣ የእነሱ ዝርያ እና ባህሪዎች ገለፃ ፡፡ በቤት ውስጥ እጽዋት ማደግ ከአበባ በኋላ ይንከባከቡ"} {"text": "ሁለተኛው ደግሞ ለሌሎች አካላት ቁጥጥር ስለሚመች ነው፡፡ ጌታችን አስቀድሞ ኃይለኛውን ማሠር እንዳለው መሪውን የያዘ ቤተ ክርስቲያኒቱን አን ልቡ ለመዘወር ይመቸዋል፡፡"} {"text": "የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አንድ ሆነው የቅዱስ ሲኖዶሱን መብት እንዳስጠበቁትና ቤተ ክርስቲያኒቱንም ከግለሰብ አገዛዝ እንደታደጓት ሁሉ በአጠቃላይ የሰበካ ጉባኤውና በቅዱስ ሲኖዶሱ ጉባኤ የቀረቡትን በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮችን አንድ ሆነው ለመፍታት በቀጣይ መነሣት አለባቸው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የአስተዳደር ህግ ስራ አስፈፃሚው የመንግስት አካልና የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች፣ ሚኒስትሮች፣ ባለስልጣናትና ሌሎች ሹመኞች በህግ ተለይቶ የተሰጣቸውን ስልጣን አልፈው እንዳይሄዱና ህጋዊ ስልጣናቸውንም አለአግባብ እንዳይገለገሉበት ለመቆጣጠር የሚያስችለን የህግ ክፍል ነው፡፡ በመሆኑም ስልጣን በህገ ወጥ መንገድ አለአግባብ ጥቅም ላይ እንዳይውል በመከላከል እንደ መገደቢያ መሳሪያነት ያገለግላል፡፡r"} {"text": "የዋሑ በሬ እያዘገመ ሲደርስ ፈረሱ ተመስግኖ፣ ወሬውም ቀዝቅዞ ይደርሳል፡፡ ከዚያ በኋላ ለርሱ ትኩረትም የሚሰጠው የለም፡፡ ከዚያ በኋላ የበሬው ድርሻ በረት ተኝቶ ራሱን እየነቀነቀ ማዘን ብቻ ይሆናል፡፡ ለዚህ ነው በሬ ሌሊት በተኛበት ቀንዱን ከግራ ቀኝ እያወዛወዘ አንገቱን ሲነቀንቅ የምናየው ይባላል፡፡ ምስጋናው ተወስዶበት፡፡ አይ በሬ፤ ስንት እንዳንተ ምስጋናው ተወስዶበት አንገቱን ሲነቀንቅ የሚያድር ሰው አለ መሰለህ፡፡"} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": "ኣብቲ ገዛእ ሕክምናኺን ክንክንን ተሳታፊት ክትኰኒ ንኽትክእሊ ግን፥ ነቲ በተን ሰራሕተኛታት ዚወሃበኪ ሓበሬታ ክትርድእዮ ኣገዳሲ’ዩ። ንኣብነት ብዛዕባ ኣማራጺ ናይ ሕክምናታት ኣገባብ ሓበሬታ ምርካብ’ዩ።"} {"text": "ኣብ ጥቕምቲ 2015 ኣብ ቤት ጽሕፈት እቲ ቀዳማይ ሚኒስተር ድሕሪ ዝተኻየደ ርእሰ ቅትለታዊ መጥቃዕቲ፣ እቲ ቅዳማይ ሚኒስተር ምስ ኣባላት ካቢኔኡ ናብ ስዑዲ ዓረብ’ዩ ሃዲሙ ጸኒሑ።"} {"text": "ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የክልሉ ካቢኔ አባላት በገጠርና በከተማ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች አፈፃፀም የመስክ ጉብኝት በትላንትናው እለት የተጠናቀ ሲሆን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርእሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እንዳሉትም የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ግብዓቶች ተሟተውላቸው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩና በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኙት ፕሮጀክቶች ቀሪ ስራዎችን በአጭር ግዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ቅንጅታዊ ጥረት ማድረግ እንደሚስልግና በተለያየ ምክንያቶች የዘገዩት ፕሮጀክቶች ላይ ደግሞ የማስተካከያ እርምጃዎችን በመውሰድ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚስልግም አቅጣጫ አስቀምጠዋል፡፡"} {"text": "ሂደት የሚከተሉትን ውጤቶች ለማግኘት የ DW-UHF-4.5KW ውፅዓት ጠንካራ ሁኔታ የማነቃቂያ ኃይል አቅርቦት ጥቅም ላይ ውሏል-በሶስት ዙር ፣ በ 13000 ″ መታወቂያ ፣ በ transverse helical ጥቅል በመጠቀም የ 3F ሙቀት በ 0.2 ሴኮንድ ውስጥ ደርሷል ፡፡ ይህ ጥቅል ዲዛይን የሙቀት መጠኑን በተወሰነ ቦታ ላይ ለማመልከት ያስችለዋል ፡፡ • የሃይድሮጂን እና የማይነቃነቅ ወኪል ባካተተው የጋዝ ጎርፍ አጠቃቀም ምክንያት የመሬት ላይ ጉድለቶች በትንሹ እንዲቆዩ ተደርገዋል ፡፡ ሃይድሮጂን እንደ “መለዋወጥ” ወኪል ሆኖ የመቀየሪያ ፍላጎትን ያስወግዳል። የማይነቃነቅ ጋዝ በብሬክ ሙቀት ውስጥ በሚሆንበት ጊዜ የብረት ንጥረ ነገሮችን ኦክሳይድን ያስወግዳል ፡፡ እነዚህ ሁለት ገጽታዎች በድህረ-ብራዚንግ ማጽዳት ሳያስፈልጋቸው የተጠናቀቀ ምርት ያመርታሉ ፡፡ • የተጠናቀቀውን ምርት በቀላሉ ለማስወገድ የሚያስችለውን የ transverse ማሞቂያ አጠቃቀምን በመጠቀም የአሁኑን ጊዜ ማቆየት ይቻላል ፡፡ ውጤቶች በአጠቃላይ የኢንሱሊን ማሞቂያ የዓይን መነፅር ፍሬሞችን ለማምረት ጥራት ያላቸውን የብሬስ መገጣጠሚያዎች ለማምረት በደንበኛው የተቋቋሙትን ሁሉንም ዓላማዎች አሟልቷል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰሉስ፡ ኤርትራውያን ኣብ ኣመሪካ/ ኣመሪካና"} {"text": "የትግራይ ህዝብ ሲታገል የነበረው ለባርነት፣ ፍጹም ጨቋኝ እና ክፉ ስርዓት ለማምጣት አለመሆኑን አመልክተው፣ የትግራይ ህዝብ የማይገባውን ዋጋ እየከፈለ ያለ ህዝብ እንደሆነም በቁጭት ተናግረዋል።"} {"text": "በርግጥ ግንኙነቱ አክሳሪ እንደነበር ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትርም ጉዳዩ ከሁለቱም ሕዝቦች ባሻገር የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናን እየረበሸው መሆኑን ሲናገሩ ተደምጠዋል፡፡ በዚህ ትንተና የአቶ ኢሳያስ ክርክር ጥያቄ የሚነሳበት ‹‹ከ1990 ዓ.ም. በፊት ወደነበረው ግንኙነታችን መመለስ አለብን›› የሚለው ነው፡፡ ይህ ገለፃቸው የኤርትራን እብሪተኛ ፍላጎት የማስቀጠል እቅድ አሁንም እንዳልተቀየረና እንዳልቆመ የሚያሳይ ነው የሚሉ አሉ፡፡ ብዙዎች እንደሚስማሙት ከጦርቱ በፊት (ቅድመ-1990) የነበረው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግንኙነት ኢፍትሀዊና ለኤርትራ ያደለ፣ ኤርትራዊያንን ጠቅሞ ኢትዮጵያዊያንን የጎዳ ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": "አገሮች የውጭ ግንኙነት ፖሊሲያቸውን የሚቀርጹት እንደየአገሮቻቸው ተጨባጭ ሁኔታዎች ነው። በመሆኑም የሁሉም አገሮች የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ አንድ ዓይነት ሊሆን አይችልም። አገሮች እንደ ውስጣዊ ተጨባጭ ሁኔታዎቻቸውና የደረሱባቸውን የዕድገት ደረጃዎች ግምት ውስጥ አስገብተው የውጭ ግንኙነት ፖሊሲያቸውን ይቀርጻሉ። ለሁሉም የሚሆን የተሰፋ ጃኬት የለም። ሆኖም ሁሉም አገሮች ሊከተሏቸው የሚገቡ የጋራ የሆኑ ወሳኝ ባህሪያት አሉ። እነዚህም በሶስት ዋና ዋና ክፍሎች ይመደባሉ። ውስጣዊ ነባራዊና ህልውናዊ ሁኔታዎች፣ ውጫዊ ነባራዊና ህልውናዊ ሁኔታዎች፣ እንዲሁም የፖሊሲ ቀራጮችና የውሳኔ ሰጭዎች ስነ-ልቦናዊ ባህርይ ናቸው።"} {"text": "መካከለኛ መጠን ያለው መናፈሻ የ CoC ቁልፍ ቁልፍ ሰንሰለት ሆኖ ያገለግላል. የቀን ማለፊያዎች ይገኛሉ. የሚስቡ ቦታዎች አካላዊ ተንሸራታቾች, የእግር ጉዞ, የእንቅስቃሴ ገንዳ, የውይይት መጫወቻ መዋቅር በ dump bucket, እና የቤት ውስጥ እና የውጭ ሽርሽር ያካትታሉ."} {"text": "ግብፅና አሜሪካ ለዘመናት የቆየ የጥቅም ተጋሪዎች ናቸው። እኤአ ከ1980ዓም ጀምሮ አሜሪካ ለግብፅ $40 ቢሊዮን ዶላር የሚሊታሪና $30 ቢሊዮን ዶላር የኢኮኖሚ ዕርዳታ ማድረጓን የስቴት ዲፓርትመንት መረጃ ያመለክታል።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "አንዳንድ ወገኖች አሁን የተነሣውን አብዮታዊ አካሔድ ህወሓት ሙሉ በሙሉ የማይቀበለው ስለኾነ፣ ኢሕአዴግ እንደ ግንባር መቀጠሉ አሳሳቢ ነው የሚሉ አሉ፡፡ የህወሓት የቀድሞ መሥራች አመራሮች አሁንም በበላይነት እስካሉ ድረስ የተባለው ነገር ሊደርስ ይችላል፡፡ ኾኖም ድርጅቱ ወጣት ተተኪዎችን ወደ አመራርነት ማምጣት ከጀመረ፣ ከሌሎች ድርጅቶች ጋራ በእኩልነት አብሮ የመሥራት ፈቃደኝነት ይኖረዋል፡፡"} {"text": "በምድርም ላይ በተጓዛችሁ ጊዜ እነዚያ የካዱት ያውኩናል ብላችሁ ብትፈሩ ከሶላት (ባለ አራት ረከዓት የኾኑትን) ብታሳጥሩ በናንተ ላይ ኀጢአት የለም፡፡ ከሓዲዎች ለእናንተ በእርግጥ ግልጽ ጠላቶች ናቸውና፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።....."} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ውሳኔውን 86 አባላት ያሉት የኢሰማኮ ጠቅላይ ምክር ቤት ይወስን እንጂ በዚህ ጉዳይ ላይ አጠቃላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የመሰረታዊ ማህበራት አመራሮች መወያየታቸውን አቶ ካሳሁን ይናገራሉ፡፡ ኢሰማኮ በአሰሪና እና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ላይ ማሻሻያ ለማድረግ ላለፉት ስምንት ዓመታት ከመንግስት ጋር ሲነጋገር ቆይቷል፡፡ ኮንፌዴሬሽኑ ከበርካታ ንግግሮች በኋላ የተስማመበት የህግ ረቂቅ በ2008 ዓ.ም ወደ ሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲላክ ተስማምቶ ነበር፡፡ በዓመቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የህግ ረቂቁን እንደገና መልሶ ውይይት እንዲደረግበት ማዘዙን አቶ ካሳሁን ይናገራሉ፡፡ ያኔ ልዩነቶች መከሰታቸውንም ያብራራሉ፡፡"} {"text": "እንደ ዓለም ታላላቅ ሰዎች፣ እንደ ትልቁ እስክንድር፣ እንደ የሩሲያው ትልቁ ጴጥሮስ፣ እንደ ቀዳማዊ ናፖሊዮን፣ እንደ ዩሊዮስ ሴዛር ቋሚ ሥራ ሰርተው ለመሄድ አስበው እንደ ነበር ጥርጥር የለንም። ይህን ጉዳይ ግን “የሕይወት ታሪካቸውን “ኢንዲጽፉ የተመደቡት ሰው፣ አቶ ከበደ ሚካኤል ምናልባት “አዳምጠው” ሊሆን ይችላል። የሚታወቅ ነገር ቢኖር “በጊዜው ሳያደርሱ”ቀርተው፣ ያ የባዮግራፊ ሐሳብ (ደጃች ዘውዴ ገብረ-ሥላሴ እንዳሉት) ሜዳ ላይ ወድቆአል።"} {"text": "በዚህ ሰሞን የቴድሮስ አድሃኖም ፌስ ቡክ ገጽ ተጨናንቆ ነው የሰነበተው። የስደት ቀውሱ ያመጣውን ችግር ይዞ ትንሽ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት መሆኑ ነው። የኝህ ሰው ሥራ ጨርሶውኑ በፌስ ቡክ ላይ ሆኗል ያስብላል። ጨጓራው የተቃጠለ ዜጋም ይህንኑ ገጽ የንዴቱ ማብረጃ አድርጎታል።"} {"text": "ይሄንንስ እንዴት ነው የሚያዩት? በእርግጥ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ብለውታል፡፡ ነገር ግን በአማራዎች ላይ እየደረሰ ያለው መጠነ ሰፊ ነው፡፡ የቆየም ነው፡፡ በግብታዊነት ሰዎችን ማፈናቀል በፕላን የተሠራ የቆየ ድርጊት ነው። ሊፈፀም የማይገባው ወንጀል ነው የተፈፀመው፡፡ አሁን ክስ እንመሠርትባቸዋለን ከምትሏቸው ሃላፊዎች መካከል በህዝብ ተመርጠው የምክር ቤት አባላት የሆኑ አሉ፡፡ የእነዚህን ሰዎች ያለመከሰስ መብት ከግምት አስገብታችኋል? እንግዲህ አንድ የህዝብ ተወካይ ሊከሰስ የሚችለው ፓርላማው የዛን ሰው ያለመከሰስ መብት ሲሰርዝ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ምናልባት እንደዚህ አይነት ያለመከሰስ መብት እንዳላቸውና እንደሌላቸው ማጣራት ይኖርብናል፡፡"} {"text": "በአፍሪካ ቀንድ ባሉ አገራት የሚገኙ 12 ሚሊዮን የረሃብ ተጠቂዎችን ለመታደግ ከ150 በላይ የዓለም ምርጥ አርቲስቶች በኢንተርኔት ሶሻል ሚዲያ የገቢ ማሰባሰብ ዘመቻ መጀመራቸውን የቢልቦርድ መሄት ዘገበ፡፡ ከ60 ዓመታት በኋላ የከፋ ረሃብ በምስራቅ አፍሪካ ከወር በፊት የተከሰተ ሲሆን በተለይ በሶማሊያ ረሀቡ 3.6 ሚሊዮን ህዝብ እንዳጠቃና በኬንያና በኢትዮጵያም ረሃቡ እየተስፋፋ መምጣቱን ያመለከተው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ነው፡፡"} {"text": "ሻዕቢያ ከህወሓት/ኢህአዲግ ጋር ፀብ በሚፈጥርበት ጊዜ፣ የጨዋታው ሕግ ተቀየረና ወደ “አማራው” እና ወደ “ኦሮሞው” መመለስ የግድ ሆነ። አሁን “አማራው” እና “ኦሮሞው” አንድ መሆናቸውን፣ “አማራው” እና “ኦሮሞው” አንድ ላይ መጥተው ኢትዮጵያዊነት እያበበ እንደሆነ፣ አቶ ተስፋዬ እየነገሩን ነው።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "” አሁን ያለው የፖለቲካ ወበቅ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው፣ ከተራ ብሽሽቅና ንትርክ በመውጣት ‘ ተኩላ’ ሆነን የምንጓዝበት፣ ተኩላ ካልሆን ተኩላዎች እንዲያጠፉን የምንመቻችበት፣ ከሁሉም በላይ የስድብ ፖለቲካን በማቆም፣ ህዝብ የሰለቸውን የጥላቻ ፖለቲካ ወደጎን በመተው የእድሜ ማራዘሚያ ፕሮፓጋንዳውን ማምከን አለብን” ሲል ወደ ማጠቃለያው የሚሄደው መልዕክት ” ኢህአዴግ ውስጡ ሟምቶ ሳለ ጥንካሬ የሚላበሰው በተቃራኒ ጎራ ያሉ ሃይሎች በውስጥም በውጭም የሚያራምዱት ፖለቲካ ህዝብን ለማስፈራራት በሚጠቅም መልኩ ስለሚካሄድ ነው” ይላል” ሲያጠቃልልም ” አንዳንዴ የሚሰማው የተቃራኒ ፖለቲካው ጉዞ ከኢህአዴግ ጋር በምንሰራውና ሁሌም የስድብ ውርጅብኝ ከሚወርድብን በላይ የሚያሳፍርና የሚያሸማቅቅ ነው። አማራጭ የሚፈልገውም ህዝብ እምነት የሚያጣው ለዚሁ ነውና ሚዲያው እኛን የሚቀጠቅጠውን ያህል እነሱንም ሊያርቃቸው ይገባል ሲል ይጠይቃል።"} {"text": "ይህ አምድ ወደ ሁለተኛው ገፅ እንዲሄድ አልፈልግም!!!! ሁሌም የማነበው ነውና አንዳንዴ የሻይ ቦይን እና የናፍቆትን ፅሁፎች እደግማቸዋለሁ....... ሻይ ቦይ ብቻ ስለ ግልፅነትህ ስለማንነትህ ይህ ነህ ለማለት ቃላት የለኝም......... በእውነት ነው የምልህ አንዳንዴ ስለ አንተ እያነሳሁ ከጓደኞቸ ጋር እወያያለሁ..... ሻይ ቦይ እንዲህ አለ......... ሻይ ቦይ እንዲህ አይነት ሰው ነው እያልኩ!!! ልክ በአካል እንደማውቅህ....... እና ከልብ የምመኝልህ ሀሳብህ ተሳክቶልህ ወደ ምትናፍቃት እና ወደ ምትወዳት ሀገር በሰላም እንድትመለስ ነው........ መልካም ቀን/አዳር"} {"text": "በመቐለ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴ መጀመሩን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግስት በትግራይ ክልል የወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በክልሉ የንግድ እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ የሚታወቅ ሲሆን፣ ይህም በማህበረሰቡ ላይ የተፈጠረውን የኢኮኖሚ ጫና…"} {"text": "የኑፋቄ አሳብ የፖለቲካ መሣሪያ ሲሆን ማናቸውም ነገር መክሰሻ ይሆናል። በእምነቱም ሆነ በፖለቲካው አደባባይ በአሁኑ ወቅት የማያስወግዝ ምንም ነገር የለም። ሁሉም ነገር ዶግማ ሲሆን ሁሉም ነገር የሚያስወግዝ ይሆናል። በእኛ ታሪክ በአጠቃላይ አዲስ አሳብ እጅግ በጥርጥር የሚታይበት ባሕል ውስጥ ስለኖርን ፥ ሊቅ የሚባለው የመምሕሩን ጭነት እንዳለ ሳየለውጥ ይዞ የተገኘ ሰው ነው። አተነፋፈሳቸውን ሳይቀር። ከዚህ የተነሣ መምሕራን « በኑፋቄ» ጥላሸት እንዳይቀቡ ወይም በውግዘት ነፋስ እንዳይመቱ የተጫኑትን ነው ለትውልድ አስተላልፈው የሚሄዱት፤ ለየት ያለ ምዕላድ ቢኖራቸውም ለታማኝ ተማሪያቸው ካልሆነ በስተቀር በጉባኤ አያስተምሩትም። ለትውልድ ብዙ ማስተላለፍ የሚችሉ ሊቃውንት « ከምወገዝ» በማለት ዝምታን መርጠው መቃብር ወርደዋል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በውይይቱ ወቅትም የዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ በዛብህ አስፋውና የዲፓርትመንት ሃላፊዎች ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ክትትል እና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮችም በዝርዝር ለሚመለከታቸው ዲፓርትመንቶች ተቆጥረው እንደሚሰጡ እና አፈፃፀማቸውም ክትትል እንደሚደረግ ተነግረዋል፡፡"} {"text": "አሁን የእንዳ አብርሃ ወ አፅብሃ አከባቢ በፖሊሶች እየተጠበቀ ነው። ሁለትና ከሁለት በላይ ሁኖ መንቀሳቀስ ተከልክሏል። ከምሽቱ ሁለት ሰዓት በኋላ መንቀሳቀስ አይፈቀድም። በአፅቢ ወንበርታ ላለው የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለመግታት የተቃውሞው መሓንዲስ የተባለውን አቶ ሕድሮም ሀይለስላሴን በሰበብ አስባቡ ለማሳሰር ዝግጅት መጀመሩ ከህወሓት ፅሕፈትቤት መረጃ ደርሶኛል። በሐውዜን ከተማ ዓረና ተብሎ የተጠረጠረ ሁሉ ድብደባ ተፈፅሞበታል። ከሐውዜን እንዲወጣም እየተደረገ ነው። አሁን እሁድ ግንቦት 24, 2006 ዓም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በእግሪሓሪባ መንደር ብዙ ቁጥር ያላቸው ፖሊሶች ተሰማርተዋል። አቶ ሙኡዝ ፀጋይ የተባለ ያከባቢው የዓረና አስተባባሪ ቤት ተከቧል። መንቀሳቀስ አይችልም። በያንዳንዱ የእግሪሓሪባ መኖርያቤት በር ሦስት ፖሊሶች ይገኛሉ። ዛሬ በህዝቡና አስተዳዳሪዎች አለመግባባት ተፈጥሮ ነበረ። ባጠቃላይ ባሁኑ ሰዓት በትግራይ አለመረጋጋት አለ። ይህን ሁሉ ችግር እየፈጠረ ያለ ግን ህወሓት ራሱ ነው። ከሰለማዊ ተቃውሞ ዉጭ ምንም ዓይነት ዓምፅ በሌለበት ህዝቡ ሊያምፅ ይችላል በሚል ስጋት ብቻ የፀጥታ ሃይሎች እያሰማራ ነው። ህዝቡም ተደናግጧል። እኛ ግን ብዕር እንጂ ጠመንጃ አልያዝንም።"} {"text": "ልማት ባንክ ለሰፋፊ እርሻዎች ብድር ለማቅረብ አዲስ መመሪያ ካውጣ በሁዋላ የተስተናገደ አዲስ ደንበኛ የለም አለ፤ የባንኩን ህልወና ለማስጠበቅ ሲባል አሰራሩ ጠብቋል፤"} {"text": "በህዳር 2017 ለወደፊት በሚገለፅ ቀን ደቡብ አፍሪካ እና ሴኔጋል ይጫወታሉ፡፡ ውሳኔው በፊፋ የውድድሮች አዘጋጅ ኮሚቴ በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚፀድቅ ይጠበቃል፡፡ ይህንን ተከትሎ ደቡብ አፍሪካ ከነበራት አራት ነጥብ ወደ አንድ ዝቅ ስትል ሴኔጋል ባለችበት አምስት ነጥብ ትቆያለች፡፡ በጨዋታው የተቆጠሩት ግቦችም አሁን ላይ ዋጋ አይኖራቸውም፡፡ ምድብ አራትን ቡርኪና ፋሶ እና ኬፕ ቨርድ በእኩል ስድስት ነጥብ በግብ ክፍያ ተበላልጠው ይመሩታል፡"} {"text": "የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበርን አስመልክቶ ከ16 ዓመታት በፊት በአልጄሪስ የተፈጸመው ደባ በሁለት ዲክታተሮች መካከል የተደረሰ ስምምነት እንጂ ህዝቦቻችንን እንደማይወክል ከዚህ በፊት ደጋግመን ግልጽ አድርገናል። ይህ ህዝቦቻችንን የማይወክል የ”አልጄሪሱ ውል” እንዳለ አሁን በዶክ/ አብይ የሚመራው መንግስት ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ስንሰማ ከልብ አዝነናል። እንድንቃወምም ግድ ሆኖብናል።"} {"text": "የማሕበራዊ ሕይወት አስፈላጊነት ሰው ፈልጎ የሚያመጣው ብቻ ሳይሆን የመኖር ግዴታም ጭምር በመሆኑ ማነኛውም የሰው እንቅስቃሴ ለጋራ ኑሮ በጋራ የሚደረግ ተግባር ሆኗል፤ ሆኖም ግን ይህ ማሕበራዊ የሕይወት እንቅስቃሴ ለማሕበራዊ ጥቅምና እድገት ሳይሆን ቀርቶ በምትኩ ለግል ጥቅም ወይም ለሌላው ጉዳት የሚውል ከሆነ ውጤቱ ሰላምና እውነተኛ ፍቅር ሳይሆን ማሕበራዊ ቀውስንና አለመረጋጋትን በማስከተል ሕይወትን ትርጉም የለሽ ያደርገዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ዛሬ ዛሬ ለመቀባት የምንችላቸው በጣም ብዙ የሽቶ አማራጮችና የተለያዩ የአቀባብ ዘዴዎች አሉ፡፡ በዚህም የተነሳ አንዳንዴ ለእርስዎ የሚስማማዎትን መዓዛ መምረጥ አዳገች ሊሆን ይችላል፡፡ ይህም ማለት የሚስማማዎትን መዓዛ ለማግኘት ብዙ አማራጮችን መሞከር ይኖርብዎታል፡፡ በመሆኑም ምርጫዎን ቀላል ለማድረግ ይህንን መጠነኛ ጥናት አድርገናል፡፡"} {"text": "አቡበክር አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና አንድን ጉዳይ ስለ ጉዳዩ ይበልጥ ባለሙያና አዋቂ ለሆነው ሰው ይሠጡ እንደነበረው ሁሉ ዑመርም ይህንኑ በማድረግ የቀደማቸውን ኸሊፋ መንገድ ይከተሉ ነበር፡፡ ሰዎች ከሙሰና ኢብኑል ሀሪሳ ጋር በመሆን ወደ ዒራቅ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ነበሩ፡፡ ለመውጣት ግን ብዙዎች ዘገዩ፡፡ አቡ ዑበይዳና ኢብኑ መስዑድ ግን ፈጥነው ወጡ፡፡ ዑመርም አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና የጦሩን አመራር ለሱ ሠጡት፡፡ ይህን አስመልክቶ ከሙሃጅሮች እና ከአንሷር ቀደምት የሆነውን ሰው አሚር ማድረግ ሲገባቸው ለምን እንዳላደረጉ ተጠየቁ፡፡ ዑመርም ‹ወላሂ አላደርገውም፡፡ አላህ እናንተን ከፍ ሊያደርግ የቻለው ወደ ጠላት በመቅደማችሁና ፈጥናችሁ በመውጣታችሁ ነው፡፡ የፈራችሁና ከጠላትም መገናኘት የጠላችሁ እንደሆነ ከናንተ ይልቅ ወደ ጠላት ቀድሞ የወጣው ለመሪነት የሚገባው እሱ ነው፡፡ … ወላሂ ቀድሞ የወጣውን ሰው እንጂ በነሱ ላይ አልሾምም፡፡› በማለት አስረግጠው ነገሯቸው፡፡"} {"text": "እርግጥ በእወቀቱ እንዳለው ቴዲ የባህል ዘፈን ለመዝፈን ግዴታ በእንኮዬ መስክ እና በኳሊ በር ወይም በጃን ተከል ዋርካ ስር እያለ መዝፈን አይጠበቅበትም። ሆኖም ግን “አርምዴ ሜሪ” ተብሎ ለትውልድ ሲተላለፍ የሚያመጣውን ጉዳት እንዴት እንደተመለከተው አልገለጸም። እስኪ አስቡት አስቴር አወቀ በአንድ ዘፈን ውስጥ “አወቀ አስቴር” ተብላ ብትጠቀስ የወደፊቱ ትውልድ አወቀ የሚባል ወንድ ዘፋኝ ነበር ብሎ ሊተረጉመው ቢችልስ? ቴዲ በጥቁር ሰው ውስጥ “ባልቻ አባቱ ነፍሶ” ያልኩት አውቄ ነው ማለቱ ብዙዎችን አሳዝኗል። የሚስራ ሰው መሳሳቱ የሚጠበቅ ስለሆነ ማመኑ አይከፋም ነበር።"} {"text": "በሌላ በኲል ደግሞ በዚህ ዓለም መናፍቃንና አሕዛብ ሲከናወንላቸው እያየን ፥ እየሰማን ውስጣችን የሚደክምብን ሰዎች አለን። ቅዱስ ዳዊት ፦ «እኔ ግን እግሮቼ ሊሰናከሉ ፥ አረማመዴም ሊወድቅ ጥቂት ቀረ። የዓመጸኞችን ሰላም አይቼ በኃጢአተኞች ላይ ቀንቼ ነበርና ፤» እንዳለ። መዝ ፸፪ ፥፪። ከዚህም በላይ «በውኑ ልቤን በከንቱ አጸደቅሁአትን? እጆቼን በንጽሕና በከንቱ አጠብሁ። ሁልጊዜም የተገረፍሁ ሆንሁ ፥ መሰደቤም በማለዳ ነው። » ብሏል። በመጨረሻ ግን ፦ « በድጥ ሥፍራ አስቀመጥኻቸው ፥ ወደ ጥፋትም ጣልኻቸው። እንዴት ለጥፋት ሆኑ! በድንገት አለቁ ፥ ስለ ኃጢአታቸውም ጠፉ። ከሕልም እንደሚነቃ ፥ አቤቱ ፥ስትነቃ ምልክታቸውን ታስነውራለህ።» በማለት አድንቋል። መዝ ፸፪ ፥፲፫፥፳።"} {"text": "ይህ ጥቅስ የሚያስታውሰን ሌላው ቁም ነገር እንደ ዋልድባ ያሉ ገዳማት ኢትዮጵያን የሚጠቅሟት በጸሎታቸውና ነገሥታቱ ፈሪሃ እግዚአብሔር እንዲያድርባቸው መገሠጽ ብቻ ሳይሆን የግዕዝ ሥነ ጽሑፍ ምንጭም መሆናቸው ነው። ገዳማቱ ከፊደል ቆጠራ እስከ ዩኒቨርስቲ ደረጃ የሚገመቱ ትምህርቶች ይሰጥባቸው ነበረ። መምህራኑ ያስተምራሉ፥ ድርሰት ይደርሳሉ፤ ግብጽ፥ ሶርያ ድረስ ሄደው፥ ቅዱሳት መካናትን ተሳልመው፥ በሰላም ከተመለሱ እዚያ የሚገኙትን አዳዲስ ድርሰቶች ወደግዕዝ ተርጒመው ያመጡልናል። ኢትዮጵያን ከጥንት ሀገሮች አንዷ ያደረጋትና በዕውቀት ምንጭነት በዓለም ፊት ያስከበራት የነዚህ ገዳማት መነኮሳት ጥረት ነው። ለኢትዮጵያ የሚያስብ መንግሥት የእነዚህን ገዳማት ብሔራዊ ውለታ ተገንዝቦ ተንበርክኮ እጅ ነሥቶ ይንከባከባቸዋል እንጂ፥ እንደ ጠላቶቻቸው ሲያጠቃቸው አምላካቸው ዝም አይልም። ለገዢዎች ቢጸልዩም፥ “ወአምላክነሂ፡ ኢያረምም፡” (አምላካችን ይኸን በደል እያየ ዝም አይልም) የሚለውን ጸሎት ዳዊት ሲደግሙ አይዘሉትም። “ዝም አይልም” ማለት ይበቀላል ማለት ነው።"} {"text": ""} {"text": "“Eስቲ ደግ ነው፣ መክሬ የማደርገውን Aደርጋለሁ። Eስከዚያው ሂድ ሌሎቹን Eርሻዎች Eያረስክ ቆይ…” ብለው የሢሶውን ገበሬ በማሰናበት፣ ነገሩን ማሰላሰል ያዙ። Eንደ ድሮ ጉልበትና ብርታት ቢኖራቸው ኖሮ ነገሩን ቶሎ ያጣድፉት ነበር፣ ዛሬ ግን Eርጅና መጣና፣ ወደ ፍርድ ቤት መመላለሱን ጠልተው፣ ጉዳዩን ለደህና ነገረ-ፈጅ ሰጥተውት ተመለሱ።"} {"text": "ለመለስ እና ለወያኔ ትግራውያን/ት ሌሎችን ጎሳዎች ለመግዛት ምርጦቹ እና ጠንካራዎቹ ናቸው ብለው ያምናሉ፣ ምክንያቱም ወያኔ በሽምቅ ውጊያ ታንክ፣ አውሮፕላን እና ሌሎች የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ያከማቸውንጠንካራውን ወታደራዊ ኃይል ያሸነፈ ድርጅት ስለሆነ ነው ብለው ያምናሉ፡፡ በቀጣይነት የእድሜ ልክ ገዥዎች መሆን እንዳለባቸው እራሳቸውን አሳምነዋል፡፡ ወያኔ እና አመራሮቹ እራሳቸውን ከናዚዎች የአሪአን ሬስ አፋኝ ቡድን የዘር ጎሳ ጋር እኩል እድርገው ይቆጥራሉ፡፡ ሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሄሮች እና ጎሳዎች አማራን ጨምሮ ትንሽ የጎሳ ፍጡሮች ናቸው ብለው ያምናሉ፡፡ ስለሆነም በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ የፖለቲካ አመራሩ፣ ቢሮክራሲው፣ የፖሊስ ኃይሉ፣ የደህንነት እና ወታደራዊ ተቋማት በሙሉ በወያኔ የበላይነት እና ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የወያኔ አገዛዝ እና ሆድ አደር ደጋፊዎቹ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዘርፎችን ባንኮችን፣ የግንባታ እና የስሚንቶ ምርቶችን፣ የማዕድን ዘርፉን፣ የትራንስፖርት፣ የኢንሹራንስ እና የአስመጭ እና ላኪ የስራ መስኮችን በሙሉ በእነርሱ ቁጥጥር ስር አውለዋል፡፡"} {"text": "ጌታ ለእያንዳንዱ ሰው ሥራ ሰጥቶታል ያንን መስራት የእሱ ፈንታ ነዉ። ቢቻለዉ እሱን ማገድ የዲያብሎስ ሥራ ነዉ። በእርግጥ ሥራዉን እግዚአብሔር እንደሰጠህ ያህል ሰይጣን ሊያግድህ ይሞክራል። ሌላ ነገር በበለጠ ደስ የሚያሰኝ ሊያቀርብልህ ይጥራል። በዓለማዊ ተስፋዎች ያባብልሃል የሐሜት ጎርፍ ያስወርድብሃል። ደራሲያን ኦንዲጠይቁህ እጅግ ስመ ጥሩ ሰዎችም በክፋ እንዲናገሩብህ ይጠቀምባቸዋል። ጲላጦስ፥ሄሮድስ፥ሀናንያ፥ቀያፋ ሁሉም በአንተ ላይ ያድማሉ . . . አንተ ግን በፀና ውሳኔ በማያወላውል ቅናት በመጨረሻ ላደርገው የሰጠኽኝን ስራ ፈፀምኩ ሃይማኖቴንም ጠበቅሁ ለማለት እስክትችል ድረስ የሕይወትህን ዓላማ እና የተፈጠርክበትንም ግብ ተከተል።"} {"text": "ከላይ ስንነሳ ከአንድ የተማረ ሰው የሚጠበቀው ሃቀኝነትን ነው። ለዕውነት መቆምን ነው። ለስልጣኔ ታጥቆ መነሳትን ነው። የተማረ ኃይል ወይም ምሁር የአንድ አገር ህዝብ አለኝታ እንደመሆኑ መጠን ማስቀደም ያለበት የህዝቡን ፍላጎት እንዴት ማሟላት አለብኝ? ምን ምን ዐይነት ፖሊሲዎች ብከተል ዕድገትን አመጣለሁ ? ብሎ የሚያወጣ የሚያወርድ እንጂ ለዓለም አቀፍ ኢንስቲቱሽኖች በማጎብደድ ራሱንና አገሩን የሚሸጥ አይደለም። ስለሆነም አንድ የተማረ ኃይል ወይም ምሁር በምንም ዐይነት የራስን ጥቅም በማስቀደም አንድ ህዝብ በደል እንዲደርስበት ማድረግ የለበትም። አንድ የተማረ ሰው በአገሩ ውስጥ ኃላፊነት ከተሰጠው በመጀመሪያ ደረጃ የራሱን ጥቅም ማስጠበቅና ለውጭ ኃይሎች ጠበቃ መቆም ሳይሆን የህዝብንና የአገርን ጥቅም ማስጠበቅ ነው። ህዝቡና አገሩ እንዲከበሩ የተቻለውን ማድረግና፣ የአገሩን ዕድገት የሚቀናቀንን ደግሞ በተቻለው መንገድ መዋጋት የሚችል መሆን አለበት። ይህንን የማያደርግ ወይም ለስልጣኔ ጠበቃ የማይቆምና አገሩ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ባለቤት በመሆን ጠንካራ አገር እንድትሆን የማይጥር እንደዚህ ዐይነቱ እንደምሁር ሊቆጠር በፍጹም አይችልም።"} {"text": "አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠረው መመሪያውን ያወጣው አካል ተሳታፊ በማይሆንባቸው ክርክሮች ይዘቱ በአንደኛው ወገን መከራከሪያ ሆኖ ሲቀርብ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህ ተከራካሪ ትክክለኛውን የመመሪያ ቁጥር መለየት ሳይችል ሲቀርና መኖሩ በተቃራኒ ወገን ሲካድ ፍርድ ቤቱ ሊከተለው የሚገባው አቅጣጫ ምንድነው? በመመሪያው መኖር ተጠቃሚነቱን ገልጾ የሚከራከረው ወገን የማስረዳት ግዴታውን ስላልተወጣ ክርክሩን ውድቅ ማድረግ አንደኛው አማራጭ ነው፡፡ ሆኖም ይህ አካሄድ ፍትሐዊነት ይጎድለዋል፡፡ መሰረታዊ የማስረጃ ህግ ደንቦችንም አያሟላም፡፡ አንድ ተከራካሪ አስገዳጅነት ያለውን የህግ ድንጋጌ ጠቅሶ ከመከራከር ባለፈ ‘ህግ እንደማስረጃ’ እንዲያቀርብ አይገደድም፡፡"} {"text": "ወደ ግብጽ እየተጓዝኩ ነው፡፡ በኢትዮጵያ አየር መንገድ፡፡ አውሮፕላኑ ውስጥ መጨረሻ የደረስኩት እኔ ነኝ፡፡ ትኬቱን ከአየር መንገድ የትኬት ቢሮ ስወስድ ያልነገሩኝ ነገር በኋላ ተከሰተ፡፡ የቢጫ ወባ የክትባት ካርድ መያዝ ነበረባችሁ ተባልን፡፡ ምናለ ይህንን መረጃ ትኬት ስንወስድ ቢነግሩን ኖሮ፡፡"} {"text": "የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህሩ በበኩላቸው የተማሪዎችን ጥያቄ በጥሞና ማዳመጥና ምላሽ መስጠት ለነገ የሚባል ጉዳይ እንዳልሆነ ያስረዳሉ፡፡ ‹‹የባከነ ጊዜ አለ፡፡ አንድ ቀን ዋጋ አለው፡፡ ይካካስ ቢባል እንኳ መምህሩ በሩጫ ነው ማካካስ የሚችለው፡፡ በዚያ ላይ የተማሪዎች መጨናነቅ ይፈጠራል፡፡ ስለዚህ መፍትሔው አሁንም ከተማሪዎች ጋር ቁጭ ብሎ መወያየት ነው፡፡ የሚያነሷቸው ጥያቄዎች ተገቢነት ያላቸው ናቸውና፤›› ብለዋል፡፡"} {"text": "ከተወለደች አንድ ሳምንት የሞላትን ጨቅላ ህጻንን መድሃኒት ለመስጠት ከሁለት ቀን በላይ ክንዷን በማሰርና መርፌ በመውጋት በቸልተኝነት ለእጇ መቆረጥ ምክንያት የሆኑ አራት የጳውሎስ ሆስፒታል ነርሶች በእስራት ተቀጡ። ነርሶቹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት በቸልተኝነት የሚፈጸም ከባድ የአካል ጉዳት ማድረስ ወንጀል ነው ክስ የተመሰረተባቸው። ተከሳሾቹ 1ኛ ሩት ሃይሉ፣ 2ኛ ህብረወርቅ ሃይማኖት፣ 3ኛ ሩቂያ መሃመድ እንዲሁም 4ኛ አባይነሽ ተስፋዬ ሲሆኑ፥ የጳውሎሰ ሆስፒታል ነርሶች ናቸው።"} {"text": "ራነረስ ዎርልድ በ40ኛው የለንደን ማራቶን ቀነኒሳ ሊያሸንፍ ይችላል በሚል ርእስል ባቀረበው ፅሁፍ በዘረዘራቸው ምክንያቶች በማራቶኑ 2 ማይሎች እስኪቀሩ ተያይዘው ከሮጡ ቀነኒሳ በፈጣን አጨራረስ ሊቀድም እንደሚችል፤ የዓለም ማራቶን ሪከርድ ለመስበር በሚችልባቸው ሁለት ፈጣን ሰዓቶች መቃረቡንና ኪፕቾጌ ከያዘው ክብረወሰን በ2 ሰኮንዶች ብቻ የሚፈጥንበት ልምድ መያዙንና ይህንም በአንድ ውድድር ሊቀይረው እንደሚችል፤ በትራክና በአገር አቋራጭ ውድድሮች ላይ ሲገናኙ ብዙዎችን በማሸነፍ ቀነኒሳ ብልጫ ያለው መሆኑ የሚያስገኘው ሞራል እና ኪፕቾጌ የማራቶን ዘመኑ መጨረሻ ላይ መገኘቱን ጠቃቅሷቸዋል፡፡"} {"text": "‘’ ሓጎስ/ደስታ ብዘይ ናጽነ ክህሉ ኣይካኣልን፣ከምኡ ብዘይ ትብዓትን ሓርብኝነትን ናጽነት ክትጓናጸፍ ኣይካኣልን’’ ይብል ፐሪክለ፡ ስለዚ ናጽነት ሃገር ኣብ ሓደጋ ከይወደቀት፣ ሓድነት ህዝቢ ፈጺሙ ከተባታተኸ ብትብዓትን ሓቦን ካብ ኩሉ ኣብ ውሽጥና ዝነበረን ዘሎን ቅርሕንቲ ሓድግታት ገይርና፣ልዕሊ ኩሉ ህላውነት እዛ ሃገር ብደቂ ሃገር ክዋሓስ ንጽዓር። ሕጂ’ዉን ንሕሰብ ነስተውዕል"} {"text": "ውድ ቤተሰቦች - ለዓመቱ አስገራሚ ጅምር! ሁሉም ነገር በተቀላጠፈ ሁኔታ እየተከናወነ ሲሆን ተማሪዎች በክፍሎቻቸው ውስጥ ሀሳቦችን በሚያነቃቁ የመማር ልምዶች ውስጥ ተሰማርተዋል ፡፡ የ K ፣ የ 1 ኛ እና የ 2 ኛ ክፍል የሂሳብ ተማሪዎች የሂሳብ ክፍልን በ “የቁጥር ንግግሮች” በመጀመር ላይ ናቸው ፣ በዚህ ውስጥ መምህራን የተማሪዎችን የአእምሮ ሂሳብ ስልቶችን ለመዘርጋት ያላቸውን አስተሳሰብ ይመረምራሉ ፡፡ ሦስተኛው እና […]"} {"text": "(ማብራሪያው የተወሰደው በ ኤስ አይ ኤም ከታተመውና የዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ ስለዚህ አስደናቂ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው)"} {"text": "ጭንቀትን አስመልክቶ የተፃፈው “ልጓም” የሥነልቦና መፅሐፈ ለንባብ በቃ፡፡ በከተማ አድማሱና ኃይለሚካኤል አድማሱ የተዘጋጀው ባለ 143 ገፅ መፅሐፍ በ25 ብር ወይም በ10 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ከደራሲዎቹ አንዱ በእንግሊዝ የሚኖር ሲሆን እዚህ ካለው ሌላኛ አዘጋጅ ጋር በመሆን በኢሜይል እየተላላኩ እንዳዘጋጁት ለማወቅ ተችሏል፡፡በሌላም…\t"} {"text": ""} {"text": "በፕሮፌሰር ፍቅሬ በተከተበው በዚህ መጽሐፍ የተዘረዘሩት ነገሮች ሙሉ በሙሉ ልብወለድና ሙሉ በሙሉ ተረቶች ናቸው፡፡ ይኸን ታሪክ ነው ብሎ መጻፍ የጫት ሱሰኞች ከመቃማቸው ፋታ ሲወስዱ፣ ዱካካቸው የሚሰጣቸውን እውነት መሳይ ቅዠት ይዘው እንደሚቀባጥሩት እንቶ ፈንቶ ነው፡፡ እንዲያውም በዚህ ባለንበት ተጨባጭ ዓለም ሳይሆን በሌላ የሕልም ዓለም መኖር ማለት ነው። ከጀርባ ሆኖ ከሚያናግር ጋንጩር የተሰጠውን ትዕዛዝ መቀበልና አጎብድዶ መመዝገብ ይመስላል፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "“ዓድዋ ኢትዮጵያውያን ልዩነታቸውን ሁሉ ትተው በአንድነት ሀገራቸውን ከወረራ ያዳኑበት አኩሪ ታሪክ በመሆኑ ትምህርት ልንወስድበት ይገባል” አምባሳደር ታየ አፅቀስላሴ March 1, 2021"} {"text": "“ይህ ነገር ሪፐብክሊካን ፓርቲን ጨምሮ ለሁለቱም ፓርቲዎች ቅድሚያ የተሰጠው ጉዳይ ሁኖ ለረጀም ጊዜ ቆይቷል፡፡ ለምሳሌ በ2008 የሪፐብሊካን ብሄራዊ ኮሚቴ የፕሬስ ሰክሬታሪ ነበርኩ፡፡ ያን ጊዜ ቅድሚያ የተሰጠው ነገር ነበር፡፡ ዛሬም እንዲሁ ቅድሚያ የተሰጠው ነገር ነው፡፡ ይህ ፓርቲያችን ሊያደርገው የሚሞክረው አንድ ነገር ነው፡፡ ወደፊት ደግሞ ይበልጥ አጠንክረን እንደምናደርገው ይመስለኛል፡፡ በጣም ትልቅና የተደባለቅን አገር ነን፡፡ ምርጫውን ለማሸነፍ ከተፈለገ ከማህበረሰቡ የመጣ ቢሆን ይመረጣል፡፡ ምርጫውን የሚመርጠውም እሱ ነው፡፡ ስለዚህ ያ ጥቁር እጩዎችንም መመልመልን ይጨምራል፡፡”"} {"text": "2012 አልቋል፤ እናም ለፍራንኮፎን (የፈረንሳይ ቅኝ [የነበሩ]) አገራት የተረጋጋ 2013 በጉጉት ይጠብቃሉ፡፡ በ2012 በማሊ፣ በኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ (ኮንጎ) እና በሴንትራል አፍሪካ ሪፐብሊክ ውስጥ የትጥቅ ትግል ተካሂዷል፡፡ በሴኔጋል፣ ኩዊቤክ እና ፈረንሳይ..."} {"text": "ሁለተኛ፥ ጳውሎስ ለቤተሰቡ ምሳሌ ነበር (4፡16-17)። ልጆች ወላጆቻቸውን ለበጎ ይሁን ለክፉ፥ የመኮረጅ ነገር አላቸው። ተመራማሪዎች እንደሚሉን ከሆነ ወጣቶች መጠጥን የሚለምዱት ከጓደኞቻቸው ላይሆን ከቤት ነው። የእኔ ግምት ሌሎችም መጥፎ ልማዶች በዚሁ መንገድ እንደሚለመዱ ነው።"} {"text": "ዝኸበርኩም ተኸታተልቲ ቴለቪዥን ኤሪሳት፡ ፈነወና ካብ ዕለት 1 ሰነ ኣትሒዙ በቲ ናይ ቀደም መስመርን በዚ ኣብ ላዕሊ ተዘርዚሩ ዘሎ ሓድሽ መስመርን ክፍኖ ጸኒሑ። ካብ ሎሚ ንደሓር ምሉእ ብምሉእ በዚ ሓድሽ መስመር ክትከታተሉና ንዕድመኩም። እቲ ኣቐዲሙ ትከታተሉሉ ዝነበርኩም መስመር ውን ቁሩብ ምትዕርራይ ብምግባር ክሳዕ መፋርቕ እዚ ወርሒ ኣብ ስራሕ ክጸንሕ እዩ። […]"} {"text": "5. በብርሃኑ ታደሰ ታየ የተዘጋጀ ጥር 17 2009ዓም Community Development and Effective Leadership for Associations ግልጽና ተጠያቂነ ት ያለው ወጪ ቆጣቢ# ዲሞክራሲያዊና ውጤታማ የ አሠራር ሥርዓት ለመዘርጋት፤ ወደ ጎ ንዩሽ፤ ከላይ ወደታችና ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር የ ሚኖረው የ አሠራር ግንኙነ ት ቀልጣፋና ፈጣን የ ሚሆንበትን የ አሠራር ሥርዓት መዘርጋት፤ የ ሥልጠና ኘሮግራም ያካሂዳሉ ፡ ፡ የ ተለያዩ ማሰልጠኛ ዘዴዎች መጠቀም ይችላሉ፡ ፡ የ ሥልጠና ግምገ ማ ያካሂዳሉ ፡ ፡ የ ሥልጠና ሪፖርት ያዘጋጁሉ፡ ፡ 1.2. ግብ በወረዳው ውስጥ የ ሚገ ኙ አደረጃጀት አመራር አሠራርና አደረጃጀት ማሻሻያ ስልጠና መስጠት። ለሚመለከታቸው አመራሮች፣ የ ወረዳ አደረጃጀት በአመራር አሠራርና አደረጃጀት ማሻሻያ፡ ፡ ግንዛቤ በመፍጠር በምትኩ ልማታዊ አስተሳሰብ መፈጠር ፣ የ ሰልጣኞች ብዛት 18 ሲሆን ሰልጣኞች ከተለያዩ አደረጃጀቶች የ መጡ እና የ አካባቢውን ህብረተሰብ የ ግንዛቤ፣ የ ክህሎት እና የ ራሣቸውንም ግንዛቤ ጨምሮ ማሣደግ ሲሆን አደረጃጀታቸው የ ሚከተለውን ይመስላል፡ ፡ 1.3. የ ስትራቴጂ አቅጣጫዎች፤ ሀ. በወረዳው ውስጥ የ ሚገ ኙ አደረጃጀቶች መልካም አስተዳደርና ያልተማከለ ሥርዓት"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በፕሮጀክት ዓባይ ለሚተገበረው ERP ተቋማችን ያሰማራው የሠው ኃይል ለፕሮጀክቱ በሚያስፈልገው ዘርፍ ሁሉ ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን ኤክስፐርቶቹን ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኣቶ ኣሕመድ ኣለቀይሲ ብወገኑ፡ እንተወሓደ፡ ምስቲ ናይ ሱዕዲን ኢማራትን ዘለዋ ጥቡቕ ዝምድና ኣብ ግምት ብምእታው፡ ንከምዚኦም ዝበሉ ጉጅለታት ከተአንግድ ኣይትኽእልን'ያ ይብል።"} {"text": "የሚደንቀው ደግሞ ሕዝባችን “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር” በማለት ተረቱን እየተረተ በተግባራዊ ሕይወቱ ግን አባባሉን ለግል ፍላጎቱ ብቻ በመቆም እራሱ መለሶ ሲያፈርሰው መታየቱ ሕዝባችን ተረት ተራች እንጂ የሚናገረውን ተግባራዊ ማድረግ የማይችል ነው አስብሎታል፡፡ እንዲያውም አሁን አሁንማ አዳዲስ አባባሎች ተፈብርከው “ ኢትዮጵያውያን አብሮ መብላት እንጂ (ይህም ቢሆን በይሉኝታና በሌለ አቅም ከማን አንሼ በሚል ፈሊጥ ) አብሮ መሥራት አያውቁም” እየተባለ ነው፡፡"} {"text": "«በአብዛኛው የመተከል ጫካዎች ያለቀው ዐማራ ቁጥር እጅግ ብዙ ነው። በትኑሹ ከ አስር ሺህ በላይ ሕዝብ አልቋል። ያለ ምንም ማጋነን ከ50 እስከ 100 ሜትር ባለ ርቀት መካከል የአንድ ወይም የብዙ ሰዎችን አስከሬን ወዳድቆ ማየት ብዙም የሚገርም አልነበረም። ከሙታኑ የሚመጣው ሽታም መጥፎ ጠረን ፈጥሮ ነበር። አሁን በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች በጊዜው ችግሩን እንዳባባሱት አምናለሁ። ደመቀ መኮንን (የአሁኑ ምክትል ጠ/ሚኒስትር )መንታ ውሃ አካባቢ ሰዎችን አደራጅቶ የጦርነቱ ዋነኛ ተዋናኝ እንደነበረ ሁሉም ሰው ያውቃል።»"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "ኢዮአቄምና ሶስና ከፈላስያኑ ወገን በሀብትም በክብርም ላቅ ያሉ ስለነበሩ ይህ ሀብት ነበራቸው፡፡ ሀብት ክብር ብቻ ሳይሆን መዘዝም ያመጣል፡፡ በኢዮአቄም ቤት ለችሮታም፣ ለመጠለልም፣ ከባቢሎን ባለ ሥልጣናት ለመገናኘትም እያሉ የሚሰበሰቡ ብዙ ነበሩ፡፡ ከእነዚህ መካከል ሁለቱ የተከበሩ የሕዝብ መምህራን ናቸው፡፡ ሕዝቡ በዐዋቂነታቸውና በወንበራቸው ያውቃቸዋል፣ ያከብራቸዋል፡፡ ‹በካባ ውስጥ ያለን ኃጢአት፣ በኮት ውስጥ ያለን ጽድቅ እግዜር ብቻ ነው የሚያውቀው› እንዲሉ እነዚህ ሁለት የተከበሩ ባለ ካባዎች ጠባያቸው እንደ ካባቸው አልነበረም፡፡ የኢዮአቄምን ሚስት ሶስናን ለመኝታ ይፈልጓት ነበር፡፡ ነገር ግን አመቺ ጊዜ አላገኙም፡፡"} {"text": "ይህ በእውነቱ ትልቅ አባባል ነው፡፡ ሁላችንም ልንማርበት ይገባል፡፡ ብዙ ጊዜ የምናውቃቸው ሰዎች ይልቁንም በክርስቲያናዊ ህይዎታቸው ከፍ ያሉ ናቸው ያልናቸው ሰዎች ሲናገሩ እንደወረደ እናዳምጣቸዋለን፡፡ መረጃ አንጠይቃቸውም እኛም ባገኘነው አጋጣሚ እንደ ገደል ማሚቶ ሳያዙን በደረስንበት ሁሉ እናዳርሰዋለን፡፡ በጣም ትልቅ መልክት ነው በልቦናችን ያሳድርብን የህይዎታችን መመሪያ እንዲሆንልን እግዚአብሔር ይርዳን፡፡"} {"text": "ኣብዚ: መንእሰያት ናብ UMO ዝሰደድዎ ሕቶ ከተንብብ ትኽእል ኣብ ዩሞ ዘለዋ ኩላተን ሕቶታት: በቶም ኣብ UMO.se ኣዘውቲሮም ዚምልሹ ኪኢላታት ዝተመለሳ’የን። ንስኻ ንባዕልኻ’ውን ን Fråga UMO ሕቶ ምስ እተቕርብ ንስኻ ጥራይ ክትርእዮ እትኽእል ውልቃዊ መልሲ ክትረክብ ትኽእል ኢኻ። እተቕርቦ ሕቶን ዚመጸካ መልስን ብሽወደንኛ ጥራይ’ዩ ዚቐርብ።"} {"text": "የማምረት አቅም የኩባንያ ቪዲዮ የድርጅት ባህል ዓለም አቀፍ ግብይት የምርት ማዕከል Locomotive parts የባቡር ሎኮሞቲቭ ፍሬን የባቡር ሎኮሞቲቭ ስፕሪንግ የምሰሶ ፒን Related parts የባቡር Fastener አሉሚኒየም ብትንቁኝ Rail ቅንጥብ Rail አያያዘ Rail ብርድ�"} {"text": ""} {"text": "ዘመናዊው ሳይንስ ፣ ሰፊ ዕውቀትን በመሰብሰብ ብቻ ሳይሆን ይህን ዕውቀት በሥራ ላይ በማዋል ያለተወዳዳሪ የሰውን ልጅ ህይወት በማሻሻል ላይ ይገኛል። በሽተኞች መታከማቸው፣ የእርሻ ምርት መትረፍረፍ፣ የመገናኛ ብዙሃን መፈጠርና ማደግ፣ ወዘተ...እነዚህ ሁሉ የዚህን ዕውቅት ሥኬት የሚያሳዩ ናቸው።"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "ዜና እና ዜና ግብርና እና ምግብ ገንዘብ, ኢኮኖሚ እና ፋይናንስ ቢዮየፊያዎች እና ቢዮኤሌክትuels እራስዎ ያድርጉ (DIY): እራስዎ ያድርጉ! ቆሻሻ እና እንደገና ጥቅም ላይ ማዋል ሂሳቦችህን አስቀምጥና አሳን የጂኦፖሊቲክስ እና የቅሪተ አካል ሀይል መኖሪያ ቤት, ሙቀትና ሙቀት ውኃ ወደ ሞተሮች ውስጥ በመርጨት ውኃን ወደ ሞተሮች መለወጥ-ማብራርያዎች እና መላምቶች የጂሊለ-ፓንታኖ የውሃ መርዛግ ፈጠራዎች እና ፈጠራዎች ደረቅ የአትክልት ዘይት የእንጨት ሙቀት ጥራጥሬዎች ወይም ዱቄቶች መጓጓዣ ታዳሽ ኃይል መጽሐፍት, ጥናታዊ ፊልሞች እና ፊልሞች Pantone ሞተር ደረጃ የተሰጠው አይደለም አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና በይነመረብ ሊገርም ታደላ የሚዘልቅ ዘይት ለማውረድ የጥናት ሪፖርት የአለም ሙቀት መጨመር ጤና እና አካባቢ ፊዚካል ሳይንሶች, ኬሚስትሪ እና ባዮሎጂ ህብረተሰብ እና ፊሎዞፊ Téléchargements የኤሌክትሪክ እና የኑክሌር ኃይል"} {"text": "እቲ ሓቂ ግን ከም ግምት እዞም ሓድሓደ የዋሃት ዝብልዎ ኣይኮነን፡፡ ኣብ’ዚ እዋን ፕረሲደንተ ክወስዶ ዝፈተነ ተግባራትን ዘጓነፎ ተጻብኦታትን ውጽኢት እቲ ምኽንያት ደኣ’ምበር ባዕሉ እቲ ቀንዲ ጠንቂ (cause) ኣይኮነን፡፡ እቲ ነዚ ሕጂ ዝረአ ዘሎ ምፍጣጥ ቀንዲ ጠንቂ ብዓንደ ነገሩ እቲ ስርዓት ምዃኑ ግልጺ ኮይኑ፡፡ እቲ ቀንዲ ጠንቂ እዚ ምፍጣጥ ግን ሕጂ ዘይኮነ ኣብ ሕሉፍ “ካብ ቤ/ጽ ሚ/ሪ ምክልኻል ባለነኪ” ብዝብል ተዘርጊሑ ኣብ ዝነበረ ተኸታታሊ ሓበሬታ ንምግላጽ ተፈቲኑ ነይሩ’ዩ፡፡ እቶም ኣብ’ዚ እዋን ተፋጢጦም ዘለው ክልተ ተናሓናሕቲ ጉጅለታት፡ እቶም ኣንጻር ፕረሲደንተ ዓቢ ጎቦ ፈሊዮም ዘለው ኣስማቶም ምርቋሕ ዘይተደለዩ ላዕለዎት ሓለፍቲ ገለ ገሊኦም ቅድም ኢሎም ዘልዓልዎም ግን ምላሽ ዘይረኸቡ መሰረታዊያን ዝብሉዎም ርእይቶታትን ሕቶታትን ነይሮም፡፡ እንታይ ነይሮም ድማ ገለ ካብ ትሕዝቶ ርእይቶታቶም እዞም ዝስዕቡ ከዘኻኽር፡-"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የሶቪዬት ኅብረት፣ አሰብ ላይ በዓመት ፭፻ ሺ ቶን የድፍድፍ ነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት የሚያስችለውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር ተፈራረመ።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "በአዲስ አበባ ለ60 ዓመት ጠንካራና ልዩ ሱስ የሚያስይዝ ግሩም የማሽን ቡና ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀው ቶሞካ፣ ሳር ቤት አካባቢ “ጋለሪያ ቶሞካ” የተባለ ቡናና ስዕል የሚቀርብበት የጥበብ እልፍኝ እንደከፈተ አስታወቀ፡፡"} {"text": "ዐብዱላህ ኢብኑ መስዑድ አቡጀህልን ወድቆ በማጣጣር ላይ እያለ አገኘው። እዚያም ጨረሠው። አነስ ኢብኑ ማሊክ እንዳለው የአላህ መልእክተኛ “አቡጀህል ምን እንደሆነ ማነው የሚነግረኝ” አሉ። ኢብኑ መስዑድም “እኔ ነኝ።” አለ። በወደቀበት ሄደና ጺሙን በመያዝ “አንተ አቡጀህል ነህን” አለው። አቡጀህልም “ከሱ በላይ ሰው ገድላችኋል!” በማለት አፌዘበት። ከዚያም ጨረሠውና ስለ ሁኔታው ለነቢዩ ነገራቸው።"} {"text": "16፤ እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ትተኛለህ፤ ይህም ሕዝብ ይነሣል፥ ይቀመጥባትም ዘንድ በሚሄድባት ምድር መካከል ያሉትን ሌሎችን አማልክት ተከትሎ ያመነዝራል፥ እኔንም ይተወኛል፥ ከእነርሱም ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳሉ።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ራስ-ሰር የእንቁላል መሰንጠቂያ ማሽን ሰው ሰራሽ የእንቁላል እንቁላሎችን ለማስመሰል ከ \"የእንቁላል ጭነት - የእንቁላል ሰበር\" እና ከሌሎች አውቶማቲክ ቀጣይ ሥራዎች የምርት ውጤታማነትን ያሻሽላል እና የሠራተኛ ወጪዎችን ይቀንሳል ፡፡"} {"text": "ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ነው በጣም ተወዳጅ ብለን ልንጠራት የምንችላት ተዋናይት ናት ትወናን ከትምህርት ቤት ወደ ሰንበት ትምህርት ቤት አድጉ ወደ ቲቪ ድራማ በልጅነቱ በሻማ እንባ ድራማ ተቀላቅላለች። በርካታ የመድረክ ስራዎች ላይ በትያትር ቤቶች እና ከሀገር ውጪ ትያትር ተውናለች፣ትንሽ የማይባሉ የሬድዮ ድራማኦች ላይም ተሳትፋለች።በፊልም ጉዲፈቻ፣የፍቅር ሽምያ፣ዜማ ህይወት፣ንጉስናሁ ሰናይ፣የሞርያም ምድር፣ቫኬሽን ፍሮም አሜሪካ፣ሄሮሽማ እና ሀርየት የተወነችባቸው ናቸው። የቲቪ ድራማ በይበልጥ ገመ... read more"} {"text": "አገራችንን ለዚኽ ዓይነት ደም-አፋሳሽና አገርና ሕዝብን ለከፋ የችግር አዙሪት የሚዳርግ ሁኔታ መሠረታዊ መንስዔውን እና መፍትኄውን የሚያጠና ልዩ አካል /ኮሚሲዮን/ መሰየምና ጥናቱን በሦስት-ወር ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ ማድረግ አስፈላጊ ይሆናል። የችግር መሠረታዊ መንስዔና ምክንያት በቀና መንፈሥና በዝርዝር ሳይጠናና ሳይታወቅ ተዋናዮች ላይ ብቻ ማነጣጠርና እነሱ ከሌሉ ችግሩ እንደሚወገድ ማሰብ እርቀት አይወስድም። ወጀብ በበዛበት ቦታ የሚገኝ የበሰበሰና የተበከለ ቤትን ላዩ ላይ ቀለም ቀብቶ አዲስ ቤት ሠራሁ ብሎ እራስን ከማታለል የተለየ አይሆንም።"} {"text": "ከማንኛውም መሣሪያ ጥያቄዎች. 1xBet የተንቀሳቃሽ ስሪት ዛሬ ይሠራል እና በየጊዜው ማሻሻል ነው. ነገር ግን ለ Android እና ለ iOS መተግበሪያውን ለመጠቀም የበለጠ ምቹ ነው. መተግበሪያ ተግባራዊነት ጣቢያ ዋና ስሪት ያነሰ ምንም መንገድ ነው. የ APK ቅርጸት ከጣቢያው ለ Android ተንቀሳቃሽ መተግበሪያ ማውረድ ይችላሉ."} {"text": "በሩሲያ ፌዴሬሽንና በቤላሩስ ሪፐብሊክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንግግርን አስመልክቶ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል።"} {"text": "እንግዲ ከዚህ በኋላ ነገሮች ይበልጡን እየተወሳሰቡ እንደሚሄዱ እወቁ! በአንዱ ችግር ሌላ እየተጨመረና በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እየሆነ ፥ በጣም ውስብስብ ያለና እጅግ አዳጋች የሆነ ግዜ ከፊት አለ:: አወዛጋቢው ግዜ የመታለል መንፈስ የሚሰራበት ነው:: “የእርሱ መምጣት በተአምራት ሁሉና በምልክቶች በሐሰተኞች ድንቆችም በዓመፅም መታለል ሁሉ እንደ ሰይጣን አሠራር ነው” 2 ተሰሎንቄ 2:9 እንደ ምትሃት ያለ አሰራርነው:: በአይናችን ፊት እንኳን አሳቻ የሆኑ ማመሳከሪያዎችን እያቀረበ እውነትነት እንደሌለው ለማመሳከር ቴክኖሎጂው እራሱ deceptive ሆኖ በብዙዎቻችን አቅም መፈታት የማይችል ይሆናል:: በተለይም ዛሬ በጠበቀ የቃል መሰረት ላይ ላልታነፀ ሰው እንደ ደራሽ ውሃ ይዞ የሚሄደው ማእበል ሲመጣ ብዙ ጌታን እናውቃለን እያልን ጠንካራ የቃል መሰረት በሌለን ላይ ጭምር አሰራሩ ይሰለጥናል:: ሰልጥኗልም! ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ዘመኑን የዋጀ መልእክት የላትም! ቀኖናዋ በሩቅ ምስራቅ ቡድሃዊ POSITIVE THINKING አስትምሮ የተቀረፀ ነው:: ሌላውም hyper Calvinism አስተምሮ የነጎደ ሲሆን በዚያም ወገን ያለውደግሞ Baal priesthood መንበርዋን በመንግስት መቀመጫ አድርጋ በብዙ ውሃዎች ላይ የምትቀመጠው መንፈስ ተማራኪዎች ናቸው:: ለአብይ እኩይ ስራ ጠበቃ የሚቆሙ ጴንጦችና ኦርቶዶክሶች ኢማሞች ሁሉንም ይጨምራል! ዳሩ የኔ ትኩረት እነርሱ ባይሆኑም! ሌሎችም Sadducees priesthoodን የተቀበሉ ሲሆኑ እዚሁ በዚሁ ነው ሁሉም ብለው ትንሳኤ ሙታንን ክደው ይገኛሉ እንኳን ዳግም ምፅአቱን ሊያወሩ! ቤተክርስቲያን ለአለም ስትፀልይ በፅድቅ መሰደድን በቃኝ ብላ ዘመኑን ሳትዋጅ ነገር ግን አለምን መጥና ልትገኝ ወዳ ነገረ ስራዋ ሁሉ አለም አለም የሚሸት ይልቁንም የመታለሉ መንፈስ እዚህ ጠፍንጎ ይዞ የሚያሰራ መሆኑን እናያለን! በእርግጥ ቅሬታዎች አሉ እንደ ኤልያስ በረሃ የገቡ! ለአክአብና ለመንበሩ እንቢ ያለ:: እሱም ብቻዬን ነኝ እንዳይል አምላካዊ ስራ መልሱ ዛሬም አሉ ለባኦል ያልሰገዱ የተሸሸጉ! ይገለጡ ዘንድም ግዜ አላቸው::"} {"text": "ይህች የሙዚቃ ጥበባት ተመራማሪና ምሁርት – የኢትዮጵያ ኦርትዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን – ጥንታዊዎቹን የብሉይ ዘመን ዜማዎች – ከራሷ የሀዲስ ዘመን የመካከለኛ ዘመን ዜማዎች ጋር – በአስደናቂ ሕብረዜማ በማዋሀድ – በዓለም ላይ እጅግ ልዩ የሆነ – የራሷን ጁዲኦ-ክርስትያናዊ ዜማዎች የፈጠረች – ድንቅ ዘመን ተሻጋሪ አፍሪካዊት የጥበብ ቤት ናት እያለች ምስክርነቷን በተመስጦ ትገልጣለች።"} {"text": "እንግዳችን የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡናው ስኬታማ ተጨዋች ሙሉአለም ጥላሁን ነው፤የሀትሪክ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ባልደረቦች ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴና ጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ በስልክ ሞገድ አገር"} {"text": "የሌሎች አገሮች ተሞክሮ በረቂቁ ተካትቷል ቢባልም፣ ሠራተኛውን የሚደግፉ እውነታዎችን ወደ ጎን በመተው አሠሪውን የሚጠቅሙትን ብቻ በመለየት መውሰድ ፍትሐዊ እንዳልሆነም አመልክቷል፡፡ አሁን ሥራ ላይ ያለውን የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅና የሠራተኛችን የመደራጀትና የመደራደር መብት የሚፃረርም ነው ብሏል፡፡ በሥራ ቦታ በሚደርስ አደጋ ምክንያት በርካታ ሠራተኞችን ለጉዳት እየተዳረጉና ይህንንም ጉዳት መቀነስ እየተቻለ፣ በሥራ ላይ አደጋና በሽታ በርካታ ሠራተኞች እየተጎዱ ባሉበትና አስፈጻሚውም አካል ሕጉን በአግባቡ ማስፈጸም ባልቻለበት ሁኔታ ረቂቁ ሕግ ሆኖ ቢወጣ የሠራተኞችን መብት መጣስ ይሆናል ብሏል፡፡ ረቂቁ የኢንዱስትሪ ሰላምን የማያሰፍንና ምርትና ምርታማነት የማያሳድግ መሆኑን ጠቅላይ ምክር ቤቱ ድምዳሜ ላይ ደርሷል፡፡ የመንግሥትን ኢኮኖሚ ፖሊሲና ለኢኮኖሚያዊ ዕድገቱ እያደረገ ያለውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑን የሚገልጸው የጠቅላላ ምክር ቤቱ የአቋም መግለጫ፣ እንዲህ ያለው ሕግ መዘጋጀቱ ግን ተገቢ አለመሆኑን አስታውቋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሴነተር ባብ መመንደዝ ብወገኖም ‘ፌደራላዊ መንግስቲ ኢትዮጵያን መራሕቲ ክልል ትግራይን፣ ንቅጽበታዊ ምቁራጽ ተጻብኦ ክትግብሩ ምስ ዝጽውዕ ድምጺ ማሕበረ ሰብ ዓለም ተጸምቢረ ኣለኹ’ ኢሎም።"} {"text": "5.\tእርስዎ እንደ አቶ መለስ ሙሉ ስልጣን የሎትም እየታባለ ይወራል። እንዲያውም የህሐዋት ጠንካራ ሰዎች ናቸው ከህላ ሆነው እርሶን የሚመሩት ይባላል፤ እርሶ ምን ይላሉ?"} {"text": "አኬልዳማ ቁጥር 2: ይህ ፅሁፍ የተገኘው ከ www.solidaritymovemenet.org ድረ ገጽ ነው። በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ..."} {"text": "የቅድመ-ግብይት መረጃ ለጥራጥሬና ቅባት እህሎች ተግባራዊ መደረጉ፣ የደረጃ አወጣጥ ስራን ዲጂታላይዝ በማድረግ በእያንዳንዱ ባለሙያ የሚሠጡ ደረጃዎችን ለማወቅና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ የሚያስችል አሰራር ስርዓት ተግባራዊ መደረጉ ተጠቅሷል፡፡"} {"text": "በዚያም ሆነ በዚህ ኦብነግ በኢትዮጵያዊነቱ የማያምን በደቡብ ሱዳንና በኤርትራ እንደታየው ኢትየጵያን የሚያደማ፣ የሚያዳክም ረዥም ትግል አካሂደን መጨረሻ ላይ ነፃነት እንጐናፀፋለን ብለው ያምናሉ፡፡ በሁለተኛም ደረጃ ከሱማሊያ ጋር እንቀላቀላለን ብሎ የተነሳ ስለሆነ ከዚህ ድርጅት ጋር መሥራት፣ መተባበር ወይንም ድርጅቱ ሀሳቡን ለውጦአል ብሎ ማመን ራስን ማታለል ነው፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ጽሑፋቸው፣ መግለጫቸው የሚያሳየው የተነሱበትን ያልለወጡ መሆናቸውን ነው፡፡ አንደ ቀድሞው ኢሀፓ የትሮይ ፊረስ በመሆን ያልተጠበቀ ችግር ውስጥ ገብቶ የኦብነግ ጉዳይ ፈፃሚ ላለመሆን መጠንቀቅ ያሻል፡፡ በኦጋዴን መሬት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አባቶቻች፣ እናቶቻችንና ወገኖቻችን ደም የተለወሰ የከበረ መሬት ነው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በደማቸው በአጥንታቸው በሕይወታቸው በከፈሉት መስዋዕትነት አንዳችም እፍኝ አፈር ለሌላ አትሰጥም፡፡"} {"text": "ይህ ፓርቲ ለአማራ ሕዝብ ጉልህ ሚና ተጫወተም አልተጫወተም በአንድነት ሀይሉ ድካም፣ ደንታ ቢስነትና ግብዝነት የመጣ እንጅ ከምንም የተወለደ አይደለም። ብአዴን የገዥዎች ወኪል ነውና እሱን ተጠያቂ ማድረግ የዋህነት ይመስላል። ተቃዋሚ ነኝ የሚለው አካል ግን አማራ ተደራጀ ብሎ ትችት ከማቅረቡ በፊት ለአማራ ሕዝብ የሰራውን ተመልሶ መገምገም ይገባዋል። የአማራው መደራጀት ስህተት ነው ከተባለም ከራሱ ከአንድነት ሀይሉ ውድቀት የመጣ አድርጎ ሊወስድ ይገባል።"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "ይሁን እንጂ ምዝገባው በኮሮናቫይረስ ስርጭት ስጋት የተነሳ ለጊዜው የተቋረጠ መሆኑን እያሳወቅን የምዝገባውን ጊዜ ወደፊት የምናሳውቃችሁ ይሆናል፡፡ስለዚህ ለእረፍት ወደ ቤተሰብ የሄዳችሁ ተማሪዎች ከቫይረሱ ስጋት የተነሳ ወደ ግቢ መግባትም ሆነ መውጣት ስለማይቻል መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በያላችሁበት ተረጋግታችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡"} {"text": "ለ 17 ዱ የበለጸገ የአትሌት ምግቦች ምግብን ለመምረጥ የሚያስችለውን ኮርታታ (ኮርታታ) በአካባቢያዊ ምግቦች የታደሉ እና የፓሪስ አዲሱን የፈረንሳይ የምግብ ቅርስ ሞዴል እንደ ምሳሌነት ይጠቁማሉ."} {"text": "መልሲ፡- እዚ ፕሮጀክት ካብ ዝጅምር ኣትሒዙ ነዚ ኣብ ደገ ዘሎ ምንቅስቓስ ወይ ተቓውሞ ምስ ኣብ ውሽጢ ዓዲ ዘሎ ተቓውሞ ንምትእስሳር ዝሓለነ እዩ ኔሩ። በዚ ድማ (ነብሰ ናእዳ ደኣ ክይመስል እምበር) እቲ ፕሮጀክት ኣዚዩ ዕዙዝ ተራ ተጻዊቱ እዩ።"} {"text": "መርማሪ ቡድኑ እንደገለጸው አቶ ዓብይ በፌዴራል ፖሊስ ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራሉ ሊባል እንደማይገባ ጠበቃው ተናግረው፣ ‹‹ይኼ ትልቅ ተቋም እንኳን ራሱን እኛንም ይጠብቃል፤›› ብለዋል፡፡ አንድ ግለሰብ ተፅዕኖ ያሳድራል ማለት ተቋሙን ዝቅ ማድረግ ነው ብለዋል፡፡ ከመቶ በላይ ሠራተኞች እንዳሏቸው በመግለጽና ፍርድ ቤቱም ይኼንኑ አቤቱታ በማረጋገጥ ቼክ እንዲፈርሙ ትዕዛዝ ቢሰጥም፣ በፖሊሲ እንቢተኛነት የፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ተግባራዊ ሊሆን አለመቻሉንም አስረድተዋል፡፡ ለሠራተኞች ደመወዝ መክፈል ባለመቻሉም ተቋሙ ሊዘጋ መሆኑንም አክለዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "70 ገፆች ያሉትና በመሐመድ ሰልማን ተዘጋጅቶ ..ቃል.. የመፃሕፍት አሳታሚና አከፋፋይ ያሳተመው መሐፍ እንዲዘጋጅ ምክንያት የሆነው፤ ወላጆች በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀና ስለ ኢትዮጵያ የሚያወራ ለልጆች የሚሆን መሐፍ መጠየቃቸው እየበረከተ በመምጣቱ ነውም ተብሏል፡፡"} {"text": "የጀርመን ሬዲዮ ይህንን ዘግቧል። በሐማሬሳ የተፈናቃዮች መጠለያ ትላንት በተቀሰቀሰው ግጭት አራት ሰዎች ሞተው 11 ሰዎች መቁሰላቸውን የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ጀማል አህመዴ ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡ ወደ 3‚500 ገደማ የሚሆኑ ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆች በተጠለሉበት በዚሁ ጣቢያ ዛሬም ተቃውሞ የነበረ ቢሆንም ጉዳት አለመድረሱንም ተናግረዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኦኤች.ኦ. መፍትሔዎች የተለያዩ የመከታተያ ፣ ቀረፃ እና የማንቂያ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ልዩ ባለሙያዎችን ያቀፈ ነው ፡፡ ለአረጋውያን ፣ የርቀት ቀረጻ ፣ የደህንነት ማንቂያዎችን እና ሌሎችንም ጨምሮ ለችግሮች ዘመናዊ መፍትሄዎችን እናቀርባለን። የኦኤች.ኦ. መፍትሔዎች ለሲንጋፖር 500 ኢንተርፕራይዝ 2018 እና ለ 2019 ተሸልመዋል ፣ ግን የእኛ ተጽዕኖ ከከተማው ውጭ እንደ ኢንዶኔዥያ ላሉት ሌሎች ሀገሮች ይዘልቃል ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በእኛ በኩል ይጎብኙን ስለ እኛ ገጽ"} {"text": "ነቶም ትልቕሖም ዘለኻ ንብረት ጥንቑቕ ክትከውን ኣለካ። ንከይ ስበርን ንከይ ጥልቕን ጥንቑቕ ኩን። ኣብ መጽሓፍቲ ክትጽሕፍ ኣይፍቐድን አዩ። እቲ ዝተለቓሕካዮ ንብረት ተጥፊእካዮ ወይ ብሓደጋ ኣባላሺኻዮ ክትከፍለሉ ኢኻ።"} {"text": "ኢኮኖሎጂ የቃል መቀነስ ነው ኢኮኖሚ እና ኢኮሎጂ, ይህ ኒዮሎጂዝም ክሪስቶፈር ኤም በ 2003 ተፈለሰፈ. ክሪስቶፍ መካኒክስ እና ኢነርጂ የተካነ የ ENSAIS 2001 መሐንዲስ ነው ፡፡ Econologie.com ከፀደይ 2003 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ የነበረ ሲሆን ዓላማውም የአሁኖቹን እና መጪውን ትውልዶች ተጠቃሚ ለማድረግ የኢኮሎጂን ፅንሰ ሀሳብ ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ነው ..."} {"text": ""} {"text": "ለደንበኞቻችን እጅግ አጥጋቢ የሆኑ ምርቶችን እና አገልግሎቶችን ለመስጠት ሲባል የትብብር ተልእኳችንን “ታማኝነት ፣ ቅልጥፍናን እና ፈጠራን” ሁል ጊዜም እንደግፋለን ፡፡"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": ""} {"text": "ነው፡፡ በዚህ ምርጫ ላይ ስትሳተፉ በምን መርህ ነው? እኛ እንደ መርህ ፍትሀዊነትን ይዘን ነው የምንቀሳቀሰው፡፡ እኛ ዝም ብሎ በዎላይታነት ብቻ ድምፅ እናገኛለን ብለን አይደለም የምንሳተፈው፡፡ ሌሎች ሃይሎች እንደሚሉን ዘር ተኮር አይደለንም፡፡ እኛ ዎላይታ ብለን ስንነሳ ከ ደም ጥ ራት ወ ይም ው ልደት ጋ ር የሚያያዝ አይደለም፡፡ ዎላይታነት ተግባር ነው፡፡ ዎላይታነት አስተሳሰብ ነው፡፡ ስለዚህ እኛ የምንበይነውን የሚያሟላ የትኛውም ዘር ሊሆን ይችላል እሱ ዎላይታ ነው፡፡ ያንን የማያሟላው ደግሞ በ ደም ዎላይታ ነ ኝ ቢ ልም እሱ ዎላይታ አይደለም፡፡ ዎላይታነት በደም የሚወረስ አይደለም። ዎላይታነት በተግባር"} {"text": "ስለዚህም አሁን ላይ እንደከዚህ ቀደሙ በዋናነት ምልልሱን እየሰሩ ያሉት 300 የሚሆኑት አውቶቡስ በመሆናቸው ከተማው ላይ እየተስተዋለ ላለው የትራንስፖርት እጥረት እንደዋና ምክንያት ሆኗል ብዋል፡፡"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "\"አንድን ኅብረተሰብ በወጉ ለማቆም የፍ/ቤት ሚና የቱን ያህል ጥልቅ መሆኑን ዜጎች ብቻ ሳይሆኑ ሁሉስ ምን ያህል ግንዛቤ አለው የሚለው ዳግም መታየት መታሰብ አለበት።\" ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት።"} {"text": "ከተሰጡት አንዳንድ (ጥቂት) አስተያየቶች የማየው ግን ይህ በኦርቶዶክስ በቤተክርስቲያን ያለ የክፋት ተግባር ለማስመሰል ተሞኮራል። ይህ ወይ የመረጃ እጥረት ወይም አንዳንዶች ኦርቶዶክስን በጅምላ ለመክሰስ መሞከር መፍትሄ አያመጣም ለምሳሌ (Greek and Romanian Orthodox Churches) የነሱት አስተያየት ሰጭ፡"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": ""} {"text": "ሰውየው ስለ አውሮፕላን አነዳድ የሚገልጥ ማኑዋል አገኘና አውሮፕላኑን አስነሥቶ አበረረ፡፡ ገጹን ይገልጣል፤ የተጻፈውን ይፈጽማል፤ አውሮፕላኑም ይበራል፡፡ በቀጣዩ ገጽ ላይ ምን እንዳለ የሚያውቀው ነገር አልነበረም፡፡ ገጹ ተገንጥሎ ቢገኝ ምን ማድረግ እንዳለበትም የሚያውቀው ነገር አልነበረም፡፡ ብቻ ይገልጣል፣ ያነባል፣ ይነካካል፣ ይበራል፡፡ አውሮፕላኑ ተነሥቶ በሃያ አምስት ሺ ጫማ ከፍታ ላይ ሲደርስ የመጨረሻው ገጽ ላይ ደረሰ፡፡ ‹‹ክፍል ሁለትን በክፍል ሁለት መጽሐፍ ይመልከቱ›› ይላል፡፡ ክፍል ሁለት መጽሐፍ ግን የለውም፤ የት እንዳለም አያውቅም፡፡ ምን ማድረግ እንዳለበትም አልተዘጋጀም፡፡ ስለዚህም እንደወጣ መውረድ ጀመረ፡፡ ያውም በዝግታ ሳይሆን እየተምዘገዘገ፡፡"} {"text": "ሌላው የሚገርመውና እጃችንን በአፋችን ላይ እንድንጭን የሚያደርገን ነገር ቢኖር ደግሞ ከግብጽ የወረስነውና አሁንም እየኖርነው ያለውን (የታቦቱ፣ የቤተ መቅደሱና የባዕላቱ ጋጋታ ወዘተ) የክርስትና ዓይነት በአሁኑ ሰዓት ወላጃችን በተባለችው በግብጽ ቤተክርስቲያን ውስጥ ፈጽሞ አለመገኘቱ ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያስተውል ሰው ከተገኘ ወላጇን መምሰል ያልቻለች ይች ልጅ ነኝ ባይዋ የእኛዋ ቤተ ክርስቲያን ለምን ብላ ነው “ማርቆስ አባቴ እስክንድርያ እናቴ” በማለት በሌለ ማንነት እስከ አሁን ድረስ የምትቀድሰው? የሚል ጥያቄ ማንሳት ይችላል (መልሱ አለማስተዋል ነው)፡፡"} {"text": "ሎራን ኮስelልኒ የተወለደው እ.ኤ.አ. በመስከረም 10 ቀን 1985 ቱልሌ ውስጥ በፈረንሳይ የሊሙዚን ክልል ሶስተኛዋ ትልቁ ከተማ እና በእግር ኳስ መጫወት የተሳሳተ ቦታ ላይ ሲሆን በዜግነቷ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የተከማቹ ዕድሎች ናቸው ፡፡ ሎራን ኮሲልኒ የተወለዱት ከአቶ እና ከወ / ሮ በርናርድ ኮሲሊኒ ከልጃቸው ጋር የፖላንድ ዜግነት ያላቸው ናቸው ፡፡"} {"text": "የተዛቡ ሌንሶች የፖላራይዝድ ሌንሶች ነፀብራቅን ያስወግዳሉ ወይም ይቀንሳሉ ፡፡ ሌንሶቻችን በልዩ ሁኔታ በብርሃን ሁኔታዎች ውስጥ እንኳን 100% UVA እና UVB ጥበቃን ለመስጠት የተቀየሱ ናቸው ፡፡ ከፖላራይዝድ የፀሐይ መነፅር ያለው ጥቅም ማለቂያ የለውም እናም እይታዎን ሊያድን ይችላል!"} {"text": ""} {"text": "በምድር ላይ ሳሉ የተለያዩ የዓለም አገራትን በመሪነት ሲያስተዳድሩ የነበሩ ዲሞክራትም አምባገነንም መሪዎች (ከአፍሪካም ከአውሮፓም) ሲኦል ውስጥ ሆነው (እላይ ቤት ማለት ነው) ወደ የአገራቶቻቸው ስልክ ይመታሉ፡፡ በመጀመሪያ የደወለው አንድ የአውሮፓ አገር መሪ ነበር፡፡ የአገሩን የመንግሥት ተወካይ አግኝቶ ብዙ ነገር ጠየቀው፡፡ ዋናው ጥያቄ ያተኮረው ግን የአገሩ ሳይንቲስቶች ላይ ነበር፡፡ ..እንዴት እስካሁን ድረስ በሽታን የሚያስቀር መድኃኒት አልሠሩም.. እያለ እምቧ ከረዩ ሲል ቆይቶ ስልኩን ዘጋ፡፡ የስልክ ሂሳብ ሲጠይቅ 40 ዩሮ ተባለና ከፈለ፡፡ ሌላ የአውሮፓ አገር መሪ ተነሳና ወደ አገሩ ስልክ መታ፡፡ ስለ ህዝቡ፣ ስለ ኢኮኖሚ ዕድገት፣ ስለ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ርቀት ሲያወራ ቆየና እሱም በአንድ አጀንዳ ላይ ይከራከር ገባ፡፡ ይኼኛው ደግሞ ..እንዴት አሁን ድረስ ግብር ማስከፈል አልተዋችሁም(.. በማለት ተከራክሮ ስልኩን ዘጋ፡፡"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "የከተማዋን ማስተር ፕላንም የተከተለ አይደለም፤ ደብሩ በልማት ስም ለተወሰደበት ቦታ ትክ ሳይሰጥ ከማስተር ፕላኑ ጋራ በሚጋጭ መልኩ ለሌላው መፍቀድ አግባብ አይደለም፤"} {"text": "ኣባል ጋንታ ኣትሌቲክስ ስፖርት መስፍን ኢንዳስትርያል ኣትሌት ሓጎስ ገብረሂወት ኣብ ሃገረ ጣልያን ኣብ ዝተሰላሰለ ቅድድም ጉያ 10 ኪ᎐ሜ᎐ ክብረ ወሰን ብምምሕያሽ ተዓዊቱ።"} {"text": "መፍትሔ፡– ብዙዎች በሚራቡባት፣ ጥቂቶች ደግሞ በሚንደላቀቁባት አገር ውስጥ እውነተኛ ሰላም ጨርሶ የለም፡፡ ስለዚህ ዛሬ ሁኔታው ያልተመቻቸለት የበይ ተመልካች የተደረገ ረሀብተኛ በዚህ ሁኔታ ይቀጥላል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ወይም እውርነት ነውና ያገሪቱ ባላሀብት እንዲሁም ባለስልጣናት ለሆናችሁ መፍትሔው በእናንተ እጅ ነውና ለጋራ የአገር ጥቅም ስትሉ ዛሬውኑ ቆም ብላችሁ እንድታስቡበት በእግዚአብሔር ፍቅርና በችግረኛው ወገኔ ስም እጠይቃችኋለሁ???"} {"text": ""} {"text": "ከዚህ በተጨማሪ የጎሳው ፓለቲካ የፈጠረው የህልውና አደጋም በግላጭ መታየት ጀምሯል። እንደ ወራጅ ጎርፍ አደጋው መጣሁ መጣሁ እያለ ነው ። የህወሓት አባላት የሆኑት የበኩር ልጆችና እና የእንጀራ ልጆች ኢትዮጵያን ለማፍረስ የማራቶን እሩጫውን ጀምረዋል። እርግጥ ድምፃዊው እንዳለው ኢትዮጵያን ለማጥፋት የተለኮሰ እሳት ተገልብጦ ለኳሹን ማጥፋቱ ታሪካዊ እውነታ ነው። ቢሆንም ግን አሁን ያለውን ተጨባጭ ውስጣዊ ችግር መቃኝት አስፈላጊም ጠቃሚም ይመስለኛል። የውስጣዊ ችግሩ መነሻና መድረሻው መታወቅና የትግሉ ማእቀፍ በአግባቡ መሰመር ይኖርበታል። ከድሮው የተለየ በመሆኑ።"} {"text": "በተጨማሪም የግብርናው ዘርፍ ምርት ከህዝብ ቁጥር ዕድገት ጋር ተመጣጥኖ ያለማደግ፣ ነጋዴውም አጋጣሚውን ተጠቅሞ ዋጋ ሊያስወድድ የመቻሉን ነገር ለዋጋው ንረት ምክንያት ሊሆኑ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።"} {"text": "[ March 3, 2021 ] ለተሳካ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር አሁንም ቁልፍ ጉዳይ ነው እንላለን፡፡ (ከኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌከ) የተሰጠ መግለጫ) Amharic"} {"text": "የኢትዮጵያ ብሮድካስቲን ኮርፖሬሽን ከአፍሪካ ቀዳሚ የሚሆንበት መሰረት ከ84 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረ እና ብዙዎቹ የአፍሪካ አገራት በቅኝ አገዛዝ ስር በነበሩበት ዘመን የተጀመረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኢትዮጵያ ሬዲዮ በይፋ አገልግሎት መስጠት የጀመረው መስከረም 2 1928 ዓ.ም ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ደግሞ ጥቅምት 23 ቀን 1957 ዓ.ም ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በ 2017 በሺዎች የሚቆጠሩ ጎብኚዎች ወደ ዊትቲንበርግ እና ወደ ተሃድሶ ታሪክ ከተገናኘ በአውሮፓ ውስጥ ወደ ተለያዩ መዳረሻዎች ይጎርፋሉ. የቦታ ፍጆታ ሂደቶች እና ዋጋዎች በእነዚህ ቦታዎች ከፍ ይሉ ነበር. አንዳንዶቹ ቁልፍ ከተሞች ትናንሽ ቤቶች ናቸው, እናም ምርጫዎቸ ራቅ ወዳለ መኖሪያ ወይም ለረጅም ግማሽ ዋጋ የሚከፈልበት ቦታ ተወስኖባቸዋል."} {"text": "ይህ አቃፊ ፖለቲካዊ እሳቤን ለመናድ መሞከር ኢትዮጵያን ለመናድ የመሞከር የእብደት ሥራ አሁን በኢትዮጵያ እየተሰራ ነው። የእብደት ስራውን እየሰሩ ያሉት የፅንፍ የጎሳ ድርጅቶች እና ኦዴፓ ውስጥ የተሰገሰጉ አደገኛ ግለሰቦች እና የውጭ ተባባሪዎቻቸው ቅንጅት ሁሉ ነው።"} {"text": "ሽብርተኞች በለንዶን፤ በፓሪስና በሌሎች ከተማዎች እልቂት አካሂደዋል። ድርጊቱን በጋራ አውግዘዋል። በመቀሌ፤ በማይካድራ፤ በሻሸመኔ፤ በወለጋ፤ በቤኒ=ሻንጉል ጉሙዝ ዘውግ ተኮር እልቂት ተካሂዷል። እነዚህን ወንጀሎች የጸነሰው፤ ያቀነባበረው፤ የመራውና የፈጸመው ህወሓት ነው፤ አጋሩ ኦነግ ሽኔ ነው። እነዚህን ወንጀሎች ወደ ጎን ትተው ቅድሚያ የሰጡት ግን የኢትዮጵያ መንግሥትና መከካለከያ በንጹሃን ዜጎች ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰት አካሂደዋል የሚል ትርክት ነው። በያንዳንዱ የምእራብ አገር በአንድ ጠቅላይ ግዛት፤ ለምሳሌ፤ በቫርያ (ጀርመኒ) የክፍለ ሃገሩ የመከላከያ ክፍል አልታዝዝም ብሎ ወንጀል ቢፈጽም ኖሮ ምን ይሉ ነበር? የጀርመን ሕዝብ በአንድ ድምጽ ድርጊቱን ይኮንነው ነበር። በቴክሳስ (አሜሪካ) የክፍለ ሃገሩ ብሄራዊ የዘብ ጠባቂ ኃይል (The State National Guard) በአሜሪካ የመከላከያ ኃይል አባላት ላይ ግድያና የመሳሪያ ዝርፊያ ቢያካሂድ ምን ይሉ ነበር? ወዘተ። የአሜሪካ ሕዝብ በአንድ ድምጽ ያውግዘው ነበር። በሁለቱም አገሮች የፌድራል መንግሥታት መሪዎቹ ሃላፊነት ሽብርተኞቹን መያዝና ለፍርድ ማቅረብ ነው።"} {"text": "የጣሊያንና የሌሎች መንግስታት ተንኮል ያበሳጫቸው አጼ ሚኒሊክ፣ ወዲያውኑ ከጀርመን፣ ከሩስያና ከቱርክ መንግስታት ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማጠንከር፣ ጣሊያንን ለመፋለም ወስነው ዝግጅት ጀመሩ። እንዲህም ሲሉ ለህዝባቸው ተናገሩ “ እግዚአብሄር በቸርነቱ ጠላቶቼን ድባቅ መትቶልኝ፣ ግዛቴንም አስፍቶልኝ፤ እስከዛሬ ድረስ አቆየኝ። በእግዚአብሄር ጸጋም ነግሻለሁ። ጠላት አገራችንን ለመውረር ሀይማኖታችንንም ለማስለወጥ ደጃፋችን ድረስ መጥቷል። እግዚአብሄር ድንበር ይሁናችሁ ብሎ የሰጠንን ባህር እየተሻገረ እንደፍልፈል መሬት እየቆፈረ በመስፈር ላይ ነው። ጉልበት ያለህ በ ጉልበትህ ጉልበት የለለህ በ ፀሎትህ አግዘኝ። ከዚህ ሌላ ወስልተህ የማገኝህ ግን ማርያምን አልምርህም''"} {"text": "ከዚህ ውስጥም የማይመለስና አጠራጣሪ ብድሩ የአጠቃላይ ብድሩን 39.45 በመቶ እንደደረሰ ይፋ አድርገዋል። ይህም ማለት ልማት ባንክ ካበደረውአጠቃላይ ብድር ወስጥ 18.1 ቢሊዮን ብር የሚሆነውን ሊመለስ የማይችልና መመለሱ አጠራጣሪ ነው።"} {"text": ""} {"text": "ሰሞኑን ኢ/ር ኃይሉ ሻውል ያወጡት መፅሐፍ ላይ “ልደቱ እጁን አውጥቶ ኢ/ር ኃይሉ ሻውልን ከስልጣን አውርዳችሁ እኔን ሊቀመንበር አድርጉኝ” ብሏል ብለው መፃፋቸውን ሰምቻለሁ፡፡ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡ በቅንጅት ውስጥ ብዙ ሰዎች ነው የነበሩት፡፡ ኢ/ር ኃይሉ ያሉት “እውነት ነው ውሸት ነው” ማመዛዘን የሚችልና ህሊና ያለው ሰው ሊፈርድ ይችላል፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኛ መድረክ ላይ እጁን አውጥቶ እከሌን አውርዱትና እኔን ሹሙኝ ብሎ አይጠይቅም፡፡ በፍፁም እንደዚህ ዓይነት ነገር አድርጌ አላውቅም፡፡ ተመኝቼውም አላውቅም፡፡ ቅንጅት ውስጥ በነበረው ሂደት ያለመመረጥ፣ ስልጣን ያለመያዝ ፍላጐት ነው የነበረኝ፡፡"} {"text": "ባጭሩ፦ ዒባዳ ላይ ልቅ የሆነውን ኒያን ሳያስብ የሚፈፅም ሰው ይኖራል ብዬ አልገምትም። ምክንያቱም አንድ ግለሰብ ሲናገርም ሆነ ሲተገብር አስቦ እንጂ ማንኛውንም ድርጊት አይፈፅምም። ሆኖም ኒያን አስመልክቶ ለይቶ እና ገድቦ መነየት ነው ግዴታ የሚሆነው።"} {"text": "የየመን መንግስት ባለሥልጣናት፤ 18 ወራት ለዘለቀው፥ ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለተገደሉበትና ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ ላስከተለው ግጭት ማብቂያ ለማበጀት የታለመውን ድርድር ሂደት “ሆን ብሎ በማጓተት” ሁቲ አማጽያኑን ተጠያቂ አድርገዋል።"} {"text": "ጂያንግሱ ሉክሲንዳ ትራፊክ ፋሲሊቲዎች ኃ.የተ.የ.የተ.የግ.ሙያዊ የመንገድ ምልክት ማድረጊያ ማሽን ምርምር እና ልማት ፣ ዲዛይን ፣ ምርት እና ሽያጮች ውስጥ የተሰማራ የሳይንሳዊ እና ቴክኖሎጂ ድርጅት ነው ፡፡ የሚገኘው በሩያንያንግ ያንግፀዝ ወንዝ አውራ ጎዳና ድልድይ ፣ መንገድ ፣ የባቡር ሐዲድ እና ጀልባውን የሚያቋርጥ ..."} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ዝርዝሮች: የጆሮ ጌጦቹ በተጣራ ብር ይጣላሉ እና የደናግል ዘይቤ ናቸው ፡፡ የጆሮ ጉትቻዎች 14.5 ሚሊ ሜትር ርዝመት ፣ በሰፊው 13.7 ሚ.ሜ እና ድንጋዩ ላይ 4 ሚ.ሜ ውፍረት አላቸው ፡፡ ብር ብር የፈረንሳይኛ የጆሮ ሽቦዎችን ያካትታል ፡፡ የጆሮ ጉትቻው 3.5 ግራም (እያንዳንዳቸው 1.7 ግራም) ይመዝናሉ ፡፡"} {"text": "ኢትዮጵያውያን እንግዳ ተቀባዮች ናቸው፤ አብረው የሚበሉ፣ አብረው የሚጠጡ ናቸው፤ ማኅበራዊ ኑሮ የሚያውቁ ናቸው፤ ዘመድ ጠያቂ ናቸው፤ በክፉም በደጉም የሚጠያየቁ ናቸው፤ በዕድርና በዕቁብ የሚረዳዱ ናቸው፤ ጎረቤት ከጎረቤቱ ተለይቶ አይበላም፤ እየተባለ ይነገርልናል፤ ይዘከርልናል፡፡ እኛም በየቦታው በኩራት እንናገረዋለን፡፡ እውነት እንነጋገር ከተባለ ግን እነዚህን ነገሮች የምናገኛቸው ባዶ አቁማዳ ያለበት መንደር ነው፡፡ ‹‹ባለ ጸጎች› ከሚኖሩባቸው መንደሮች በአንዱ የሚኖር አንድ ጓደኛዬ ለልጁ ልደት ጠርቶኝ ሄጄ ነበር፡፡ የተሰበሰብነው ጓደኞቹ ብቻ ነን፡፡ ‹‹ጎረቤቶችህን አትጠራቸውም?›› ስለው ‹‹አንተዋወቅም›› አለኝ፡፡ እዚያ ቤት ከገባኮ ሁለተኛ ዓመቱ ሊሆን ነው፡፡ ‹‹አትገናኙም›› ስለው ‹‹መኪና ሳስገባ አንዳንድ ቀን እንተላለፋለን›› ብሎኝ ዕርፍ፡፡ ‹‹መስቀል አብራችሁ አታከብሩም›› መልሼ ጠየቅኩት፡፡ ‹‹እኔ እንዲያውም እናቴ ጋ ነው የምሄደው›› አለኝ፡፡ ደበበ ሰይፉ ‹ከባዶ አቁማዳ ነው የሚዛቅ ፍቅራችን›› ብሎ ነበር፡፡ ጠርሙስ ውስጥ ውኃ ሲገባ አየሩ እንደሚወጣው ሁሉ ፣ ባዶው አቁማዳ ውስጥ ሀብት ሲገባበት ፍቅሩ ይወጣል መሰል፡፡"} {"text": "ታዲያ! ሁሉ በእጃቸው ሁሉ በደጃቸው የነበረ በዲሲፕሊኑ የሚታወቅ ''ኤሪትሪያን ዲፌንስ ፎርስ'' እናንተ እንደምትሉት ድስታችሁን ወይ በራችሁን አደለም የሚሰርቀው፤ ቢፈልግ ኖሮ፡ ከድስታችሁና ቁሻሻ ህሊናችሁ ጋር ነበር የሚደፈጥጣችሁ፡፡እናም ዛሬ ወጥታችሁ አትለፈልፉም ነበር፡፡ አደለም የተገለገላችሁበትን ርካሽ እቃ ለመዝረፍ፡ሙሉ ትግራይን ለመደምሰስ በቂ ምክኒያት ነበረው፡፡"} {"text": "በእኛ ኩባንያ ውስጥ 11 ሐኪሞች እና ከ 46 በላይ ጌቶች ፣ ሳይንቲስቶች እና መሐንዲሶች አሉ ፡፡ የኤ.ፒ.አይ. ምርት ማምረት ከ 40 በላይ mu አካባቢን ይሸፍናል፡፡የጂ.ፒ.ፒ. የመድኃኒት ተክል ከ 160mu በላይ ስፋት ያለው ሽፋን ያለው ሲሆን ዘመናዊ አውደ ጥናት ፣ የአስተዳደር ላብራቶሪ እና ማግኛ ሕንፃዎች አሉት ፡፡ ፣ መኝታ ቤት ፣ መናፈሻ ስፍራዎች እና ሌሎችም።"} {"text": "አስተማሪ ለስልጣኔ ከፍተኛ ኃይል ሲሆን፥ ማስተማርም ሰዎች ሊሹት የሚገባ ታላቅ ምኞት ነው ። ትምህርት የሚጀመረው በእናት ማህፀን ሲሆን፥ ህይወት ማለቂያ እንደሌለው ሁሉ ዕውቀትም ማለቂያ የለውም።"} {"text": "ተደራጅቶ አዲስ ቢዝነስ ለጀመረ ወይም ቢዝነሱን ለማስፋት ለሚፈልግ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ፣ በዚያ ሂደት ውስጥ አስቀድሞ ያለፈ ሰው ወይም በተለያዩ የሙያ መስኮች (የቢዝነስ አመራር ወይም ዕድገት አማካሪ፣ የሂሳብ መዝገብ አያያዝ፣ ማርኬቲንግ፣ ወዘተ) ልምድ ያለው ሰው የሚሰጠው ምክርና ድጋፍ ያለው ዋጋ ከፍተኛ ነው። በዚህ ገጽ ሥር፣ ከቢዝነስና ከቢዝነስ አመራር ወይም ዕድገት እንዲሁም በየሂሳብ መዝገብ አያያዝ፣ ማርኬቲንግ፣ ወዘተ ጋር በተያያዘ፣ በጎ ፈቃደኛ መካሪና ልምድ አካፋይ (ሜንተር) ሆነው ቢመዘገቡ፣ የእርስዎን ግብዓት የሚፈልጉ ብዙ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊጠቅሙ ይችላሉ። እንዲሁም ጥቃቅን ወይም አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች፣ ከቢዝነስና ከቢዝነስ አመራር ወይም ዕድገት ጋር የተያያዘ ልምድ ካለው ሰው ምክርና ክትትል ከፈለጉ፣ መመዝገብ ይችላሉ።"} {"text": "የማስታወቂያ ንግድየማስታወቂያ አውታረመረብየተባባሪ መመሪያየተጓዳኝ መመሪያዎችየተባባሪ መመሪያ twitch adc ይገነባል lolየተባባሪ መመሪያ twitch ad s9የአጋርነት መመሪያ መንቀጥቀጥ ጫካ መመሪያየአጋርነት መመሪያ መንቀጥቀጥ ጫካ mobafire ጌታየአጋርነት መመሪያ መንቀጥቀጥ ጫካ runes s9የተቆራኘ የግብይት መመሪያተባባሪ የግብይት መመሪያዎችተባባሪ የግብይት መመሪያ መሪ ወንበር ሰንጠረ .ችየተቆራኘ የግብይት መመሪያ መመሪያ የእጅ ባትሪ ችግሮች ትርጉምየተቆራኘ የግብይት መመሪያ 990 ዎቹየሽያጭ ተባባሪ ግብይት መመሪያ መሪ ለትርፍ ያልተቋቋመ የማውጫ ጥያቄዎችየተቆራኘ ግብይት መመሪያ መስመር ላይ ለትርፍ ያልተቋቋመ ማውጫየተባባሪ ግብይት መመሪያ መሪ ፍለጋ einየሽያጭ ተባባሪ ግብይት መመሪያ መመሪያ የገንዘብ የእኔን መግቢያ lausdየሽያጭ ተባባሪ ግብይት መመሪያ መመሪያ ገንዘብን ለመከላከልየተባባሪ ግብይት መመሪያ መመሪያ ገንዘብ መግቢያየተቆራኘ ግብይት መመሪያ መመሪያ ጤናየተቆራኘ የግብይት መመሪያ መመሪያ የጡረታ አገልግሎቶችየተቆራኘ የ twitch አርማ gif ምስሎችየተቆራኘ twitch አርማ ምንም የጀርባ gifየተቆራኘ የሽልማት ክፍያየአንድ ሰው ተባባሪ መንቀጥቀጥ ስዕል pngየተቆራኘ የተቆራረጠ ስዕል ነጭ ካራራለተዛማጅ ግብይት የተባባሪ መንቀጥቀጥ መስፈርቶችamazon ተባባሪ የጣቢያ መመሪያamazon ተባባሪዎች የተሟላ መመሪያ pdfለተመለሰ አማዞን መመሪያዎችየጉዳይ ጥናትgooglesuggestrelevanceለተከፈለው ተጓዳኝ መንቀጥቀጥ እንዴት እንደሚመዘገብየግብይት ዘመቻየግብይት ዜናየገበያ ስትራቴጂዎችንየግብይት አዝማሚያዎችየመስመር ላይ የንግድየመስመር ላይ ግብይትpinterest የተባባሪ የግብይት መመሪያዎች hdc2togpinterest የተቆራኙ የግብይት መመሪያዎች አብነቶች ሮቦክስማህበራዊ ማህደረ መረጃ ማስታወቂያዎችማህበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያጠቃሚ ምክሮች እና ዘዴዎች"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ 3x1 ዋት ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ይህን ለመተንተን/ለማስረዳት እንድርድሪት (Inertia) የሚባለው ክስተት ወይም ጽንሰ ሃሳብ ይጠቅመናል። በአውቶብስ ቆሞ የሚሄድ ሰው ድንገት መኪናው ቢቆም፣ ሰውየውን ወደ ፊት ያንደረድረዋል። ልክ መቆም እንዳልፈለገ ሰው፣ ጉዞውን መቀጠል እንደፈለገ ሁሉ (ምንም እንኩዋን አውቶብሱ እንዲቆምለት የጠየቀው እሱ ቢሆንም)። በተመሳሳይ መልኩ መኪናው ቆሞ ከነበረና፣ መንቀሳቀስ ሲጀምር በውስጡ ያሉት ውደ ሁዋላ እንደሚንደረደሩት ሁሉ።"} {"text": "በህጋዊ የብሮድካስት ፈቃድና አገር ቤት ተመዝግቦ በሚሰራ አንድ ሚዲያ ባለቤት በስውር የሚደጎመው 360 የኤርሚያስን መሰናበት፣ ስንበቱ እሱ ሳያወቀው መደረጉን፣ እንዲሁም በሚስጢር መያዙን ሲሰማ “ዛሬ ምን አለ?” በሚለው የ360 የድራማ ክፍለ ጊዜ ላይ ምን ዓይነት ትንተና እንደሚሰጥ ከወዲሁ በጉጉት ይጠበቃል።"} {"text": "የአጭር ጊዜ የተሃድሶ ስልጠና የተሰጣቸው የትግራይ ክልል ተወላጅ ፖሊስ አባላት በትግራይ ክልል ህዝብን እንዲያገለግሉ ስምሪት መስጠቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።..."} {"text": "በኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅም ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ መገቢያ ላይ “በኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት መግቢያ ላይ የኢትዮጲያ ብሔር፥ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች መጪው የጋራ እድላችን መመስረት ያለበት ከታሪካችን የወረስነው የተዛባ ግንኙነት በማረምና የጋራ ጥቅማችንን በማሳደግ ላይ መሆኑን በመቀበላችን፣” የሚለው የሕገ-መንግስታዊ መርህ ተጠቅሷል። ለዚህ መርህ የአዲስ አባባ ከተማ ገና ከአመሰራረቷ ጀምሮ ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር የነበራት ኢፍትሃዊ ግንኙነት በማሳያነት የሚጠቀስ ነው።"} {"text": "እርስዎ ወይም ባለቤትዎ የፍቺ ወረቀቶችን በፍርድ ቤት ካስገቡት ከስድስት ወር በፊት ለዲሲ ውስጥ ለመለያየት ይችላሉ. የምትጋቡበት ጉዳይ ምንም አይመስለኝም. ከእናንተ መካከል አንዱ የዲሲ ኗሪነት መስፈርቱን የሚያሟላ ብቻ ነው. አንድ ሰው በፍቺ ምክንያት በፍላጎት እና በጋብቻ ውስጥ እንዲሰራጭ መጠየቅ ይችላል. በፍቺ ጉዳይዎ ውስጥ ካልጠየቁ የፍጆታ ማከፋፈያ እና የስርጭት ስርጭት ለመቀበል እድልዎን ያጣሉ."} {"text": "እዚህ ላይ ተስፋ ያለመቁረጥን ብቻ ሳይሆን የሜድያን ሚና፣ በተለይ ደግሞ የቴሌቪዥንን ሃይል እናይለን። ዘረኞች እና አንባገነኖች ሜዲያን የሚጠሉት ያለምክንያት አይደለም። በዩናይትድ ስቴትስ ዘረኝነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የመገናኛ ብዙሃኑ ነጻ በመሆኑ ህዝቡን ነጻ ሊያወጣው ችሏል።"} {"text": "አንዳንድ ጊዜ በተቋማቱ እና በግለሰቦቹ የሚፈጸሙትን ስሕተቶች መናገር ሃይማኖቱን እንደ መድፈር፣ ለጠላት አሳልፎ እንደ መስጠት፣ ገመና እንደ ማውጣት እየተቆጠረ በመምጣቱ አልባሌ ሰዎች እና አልባሌ አሠራሮች የእምነት ተቋማቱን ምሽግ አድርገው የፈለጉትን እንዲያደርጉ ዕድል እየሰጣቸው ይገኛል፡፡"} {"text": "(ethiopianreporte) –በአገሪቱ ብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ውሳኔ መሠረት በአገሪቱ የፖለቲካ ቀውስ የፈጠሩ ኃይሎችንና አመራሮችን በሕግ መጠየቅ እንደሚጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ገለጹ፡፡"} {"text": "ኣብ ዝሓለፈ ብዙሕ ዘተታት ፖለቲካዊ ውድባት ከጋጥም ዝጸንሐ ዝተፈላለየ ዕንቅፋታ ብሰፊሕ ድሕሪ ምርኣይ ኣብ ቀጻሊ ዘተታት ኩሎም ምእንቲ ዲሞክራስን ፍትሕን ዝቃለሱ ሓይልታት ክሳተፍዎን ናይ ዝኾነ ውድብ ጸጊዕነት ዘይብሎም ተዓዘብቲ ኣካላት ተሳቲፎም ዝተገብረ ዘተ ናብ ህዝቢ ብትኽክል ከም ዝተቓለሐ ዝከታተሉ ክህልዉ ብምግባር፣ ነጥበ ስምምዓት ብፍሩይ ንምቕራብን፡ ነጥበ ፍልልያት ንምጽባብን ሕድሕድ ምትእምማን ንምዕዛዝን ሓጋዚ ምዃኑ ርእዩ።"} {"text": "አዲስ ዘመን፡- እርስዎም እንዳሉት ኢህአዴግም ህዝቡን በያዘበት በትግሉ ዘመን ተፈቃሪና ተወዳጅ ፓርቲ ነበር የሚሉ አሉ፡፡ በራሱ ነፃ ግዛቶች ላይም ፍትህን በማስፈን ደረጃ በጣም የተዋጣለት ፓርቲ ነበር፡፡ መንግስት ከሆነ በኋላ ግን ያንን መድገም አልቻለም። የህዝብ ቅራኔና ተቃውሞ ተነስቶበታል። ምክንያቱ ምንድን ነው? በፊት የነበረውን ህዝባዊነት ለማምጣት ምን መሰራት አለበት ይላሉ?"} {"text": "ሜድትራኒያን ባሕርን ለማቋረጥ ዝግጅት ጀመርን። ለጉዟችን አስፈላጊ የሆኑት ዝግጅቶችን አደረግን። ሜድትራኒያን ባሕር ላይ በፖሊስ ከተያዝን ለሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች እስከ 500 ዶላር ድረስ ልንሸጥ እንደምንችልም እናውቃለን። ጉዞ ጀመርን። ፈጣሪ ምስጋና ይግባውና ክፉ ነገር ሳይገጥመን ጣሊያን ገባን። እኔም በጣሊያን በኩል አድርጌ ጀርመን መግባት ቻልኩ።"} {"text": "የዶ/ር አብይ አህመድ አዲሱ የመደመር ፍልስፍና አዘል መጽሐፋቸው ገና ወደ እንባቢዎች እጅ ሳይገባ ፣መጽሐፍን በሽፋኑ አትገምግመው እንዲሉ ዘንድ ከአይምሯቸውም ገና ሳይብላላ ብዙ እየተባለለት ይገኛል።"} {"text": "ተምዬ ስታመም የሚያስታምመኝ፣ “አይዞሽ እማዬ” የሚለኝ ረዳቴ ነው፡፡ ሌላ ዘመድ የለኝም፡፡ የምተዳደረውም ልጆቼ ለፍተውና ደክመው በሚያመጧት ትንሽ ብር ነው፡፡ ዛሬ ግን ይኸዉ ልጆቼም ወንድማቸውን ለማየት እየተንከራተቱ ነው፡፡"} {"text": "ጁንታው ትግራይን ለ፴ ዓመታት ያስተዳደረው በሴፍቲ ኔት ነው በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ እንዳልሆነ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬም ከእውነት የራቀ ነው አሉ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና..."} {"text": "ከባለሃብቶች ጋር ያደረገው ንግግር ባለሃብቶቹ ወደስራ እንዲገቡና በውጭ ያሉትም መጥተው እንዲሰሩ የተናገሩ ሲሆን ከአገር ውጭ የተቀመጡ ዶላሮች ወደ አገር በማስገባት ሊሰሩባቸው እንደሚገባ ጠቅሰዋል። በአገሪቱ የዶላር እጥረት በከፍተኛ መከሰቱንም ጠቅሰዋል።"} {"text": "፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በአፍሪቃ አኅጉር ላይ የመጀመሪያውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ያካሄዱት የግብጽ ሁለተኛ ፕሬዚደንት የነበሩት ኮሎኔል ጋማል አብደል ናስር አረፉ።"} {"text": "የግንቦት7 አባል አይደለሁም። የማናቸውም ድርጅት — ሃገር ውስጥም ከሃገር ውጭ — የአባልነት ካርድ የለኝም። በተለይም ወሎ ውስጥ ባሉ ዜጎቻችን ላይ ሕወሃት የፈጸማቸውን ጸረ-ሕዝብነት፣ በኢትዮጵያዊነቴና ለኢትዮጵያ ከበሬታና አንድነቷ ባለኝ ቀንዓዊነት ብቻ ሰሞኑን ግንቦት7 በሠጠው አወዛጋቢ መግለጫ ዙርያ ያመነታሁበትን አስተያየቴን አሁን ሠንዝራለሁ።"} {"text": "እዚ ሓደጋ ባሕሪ ዘጋጥም ዘሎ፣ ሃገራት ኤውሮጳ፣ ዋሕዚ ስደተኛታት ንምቁጽጻር ኣብ ገማግም ማእከላይ ባሕሪ ግዝያዊ ናይ መጻሪ መዓስከር ንምቛም ኣብ ዝተሰማምዓሉ ዕለት’ዩ።"} {"text": "በቡለን ሆስፒታል 36 ቁስለኞች እየታከሙ መሆኑን የገለፀው ኮምሽኑ አብዛኛዎቹ በጥይትና በቀስት የቆሰሉ ናቸው ብሏል። በሰው ሕይወትና አካል ላይ ከደረሰው ጉዳት በተጨማሪ የደረሱ ሰብሎች በእሳት ተቃጥለዋል ብሏል።"} {"text": "• ኣብ ዘመነ ንጉሥ ኣካዝ፡ ሠራዊት ሶርያን ሰማርያን ናብ ይሁዳ ዘመቱ። በዚ ጊዜ’ዚ ነቢይ ኢሳይያስ ንንጉሥ ኣካዝ ብእግዚአብሔር ኣምላኽ ክኣምን ደኣ እምበር ከይፈርሕ ነገሮ። ንጉሥ ኣካዝ ግና ኣብ ክንዲ ኣብ እግዚአብሔር ኣምላኽ ዝውከል ኣብ ሰብ ይውከል ከምዘሎ ገሊጹ ተዛረቦ። (ኢሳ. 7፡1-17 ፣ 8፡1-14 ፣ 2ይ ዜና 28፡16-21)"} {"text": "WoopShop: - የመስመር ላይ ግብይት እጅግ በጣም ጥሩው ጣቢያ ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ምርጡን ማግኘት ከፈለጉ በትክክለኛው ቦታ ላይ ነዎት ፡፡ ልብሶችን ፣ ጫማዎችን ፣ መለዋወጫዎችን ፣ ጌጣጌጦችን ፣ የግል እንክብካቤ ምርቶችን እና ሌሎችንም ጨምሮ በርካታ የሸቀጣ ሸቀጦችን የሚያስተናግድ WoopShop ለፋሽን እና ለአኗኗር የመጨረሻ መድረሻ ነው ፡፡ የቅጥ መግለጫዎን ወቅታዊ በሆኑ ዕቃዎች ውድ ሀብታችን እንደገና ለማብራራት ጊዜው አሁን ነው። የእኛ የመስመር ላይ መደብር የቅርብ ጊዜውን በዲዛይነር ምርቶች በቀጥታ ከፋሽን ቤቶች ያመጣልዎታል። ከቤትዎ ምቾት በመስመር ላይ በ WoopShop መግዛት እና ተወዳጆችዎን በበርዎ በር እንዲደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ ፡፡ ምርጥ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያ እና ከፍተኛ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያ ለፋሽን ልብስ ፣ ጫማ ወይም መለዋወጫ ይሁኑ ፣ WoopShop ተስማሚ የፋሽን ጥምረት እና ተግባራዊነት ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች ፡፡ ለተለያዩ ጊዜያት ሊገዙዋቸው ከሚችሏቸው የአለባበሶች አይነቶች ጋር ሲመጣ ሰማዩ ወሰን መሆኑን ትገነዘባለህ ስማርት የወንዶች ልብሶች - በ WoopShop ላይ ስማርት መደበኛ በሆኑ ሸሚዞች እና ሱሪዎች ፣ በቀዝቃዛ ቲ-ሸሚዞች እና ጂንስ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አማራጮችን ያገኛሉ ፡፡ ወይም የኩርታ እና የፓጃማ ጥምረት ለወንዶች ፡፡ አመለካከትዎን በታተሙ ቲሸርቶች ይልበሱ ፡፡ ከቫርስስ ቲ-ሸሚዞች እና ከተቸገሩ ጂንስ ጋር ወደ ኋላ-ካምፓስ ንዝረት ይፍጠሩ ፡፡ ጊንግሃም ፣ ጎሽ ወይም የመስኮት-ንጣፍ ቅጥ ፣ የተረጋገጡ ሸሚዞች ተወዳዳሪ የማይሆኑ ብልህ ናቸው ፡፡ ብልጥ ተራ እይታን በቻኖዎች ፣ በተሸፈኑ ጂንስ ወይም በተከረከሙ ሱሪዎች ያዋህዷቸው ፡፡ በብስክሌት ጃኬቶች ቄንጠኛ የተደረደሩ እይታዎችን ይምረጡ። ውሃ መቋቋም በሚችሉ ጃኬቶች ውስጥ በድፍረት በደመና አየር ውስጥ ይሂዱ ፡፡ በማንኛውም ልብስ ላይ እምነት እንዲጥልዎ የሚያደርግዎትን የሚደግፉ ልብሶችን ለማግኘት በውስጣችን የውስጥ ክፍል ውስጥ ያስሱ ፡፡ ወቅታዊ የሴቶች ልብሶች - በ WoopShop ለሴቶች የመስመር ላይ ግብይት ሙድ ከፍ የሚያደርግ ተሞክሮ ነው ፡፡ ሂፕን ይፈልጉ እና በዚህ ክረምት በቻኖዎች እና በታተሙ ቁምጣዎች ምቹ ሆነው ይቆዩ። በትንሽ ጥቁር ልብስ ለብሰው ቀንዎ ላይ ሞቃታማ ሆነው ይመልከቱ ፣ ወይም ለ ‹ሽፍታ› ቀላ ያለ ልብሶችን ይምረጡ ፡፡ የጭረት ቀሚሶች እና ቲ-ሸሚዞች የባህር ላይ ፋሽን ፋሽንን መንፈስ ይወክላሉ ፡፡ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ከባርዶት ፣ ከትከሻ ፣ ሸሚዝ-ቅጥ ፣ ብሉዝ ፣ ጥልፍ እና የፔፕል ጫፎች መካከል ተወዳጆችዎን ይምረጡ ፡፡ በቀጭኑ በሚለብሱ ጂንስ ፣ ቀሚሶች ወይም ፓላዛዎች ያጣምሯቸው ፡፡ ከርቲስ እና ጂንስ ለቅዝቃዛው የከተማ ነዋሪ ፍጹም ውህደት-አልባሳት ጥምረት ያደርጋሉ ፡፡ እንደ ሠርግ ባሉ ትላልቅ ማህበራዊ ዝግጅቶች ላይ ታላላቅ ሳሮቻችን እና ሊሄንጋ-ቾሊ ምርጫዎች ፍጹም ናቸው ፡፡ የሳልዋር ካሚዝ ስብስቦቻችን ፣ ኩርታዎቻችን እና የፓቲያላ ልብሶቻችን ለመደበኛ ልብስ ለመልበስ ምቹ አማራጮችን ያደርጉላቸዋል ፡፡የጫማ ጫማዎች - አለባበሱ ሰውየውን ቢያስቀይረውም ፣ የሚለብሱት የጫማ አይነት የአንተን ማንነት የሚያንፀባርቅ ነው ፡፡ እንደ ስኒከር እና እንጀራ ያሉ ወንዶች ላሉት መደበኛ ባልሆኑ ጫማዎች ውስጥ የተሟላ አሰላለፍን እናመጣብልዎታለን ፡፡ በብሮሾችን እና በኦክስፎርድ ለብሰው በሥራ ቦታ የኃይል መግለጫ ያቅርቡ ፡፡ ለወንዶች እና ለሴቶች በሩጫ ጫማዎች ለማራቶን ይለማመዱ ፡፡ እንደ ቴኒስ ፣ እግር ኳስ ፣ ቅርጫት ኳስ እና የመሳሰሉት ላሉት የግለሰብ ጨዋታዎች ጫማዎችን ይምረጡ ፡፡ ወይም በጫማዎች ፣ በተንሸራታቾች እና በተንሸራታች-ሰጭዎች በሚሰጡት ተራ ቅጥ እና ምቾት ውስጥ ይግቡ ፡፡ ፓምፖችን ፣ ተረከዙን ቦት ጫማዎችን ፣ የሽብልቅ ተረከዙን እና የእርሳስ ተረከዙን ጨምሮ ለሴቶች የሚሆኑ የፋሽን ጫማዎችን አሰላለፍ ያስሱ ፡፡ ወይም በሚያምር እና በብረት በተሠሩ ጠፍጣፋዎች አማካኝነት በጣም ጥሩውን ምቾት እና ቅጥን ይደሰቱ ቄንጠኛ መለዋወጫዎች - WoopShop ልብሶችዎን በትክክል የሚያሟሉ ለክፍል መለዋወጫዎች ምርጥ የመስመር ላይ የገቢያ ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ ዘመናዊ አናሎግ ወይም ዲጂታል ሰዓቶችን መምረጥ እና ከቀበቶዎች እና ማሰሪያዎች ጋር ማመሳሰል ይችላሉ። አስፈላጊ ነገሮችዎን በቅጡ ለማከማቸት ሰፊ ሻንጣዎችን ፣ ሻንጣዎችን እና የኪስ ቦርሳዎችን ይምረጡ ፡፡ አነስተኛ ጌጣጌጦችን ወይም ታላላቅ እና የሚያብረቀርቁ ቁርጥራጮችን ቢመርጡም የእኛ የመስመር ላይ የጌጣጌጥ ስብስብ ብዙ አስደናቂ አማራጮችን ይሰጥዎታል ፡፡Fun እና frolic - በ WoopShop ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ሙሉ ደስታ ነው ፡፡ ትንሹ ልዕልትዎ የተለያዩ ልዩ ልዩ ቆንጆ ልብሶችን ፣ የባለር ጫማዎችን ፣ የጭንቅላት ማሰሪያዎችን እና ክሊፖችን ይወዳል ፡፡ ከእኛ የመስመር ላይ መደብር ውስጥ የስፖርት ጫማዎችን ፣ ልዕለ ኃያል ቲ-ሸሚሶችን ፣ የእግር ኳስ ማልያዎችን እና ሌሎችን በማንሳት ልጅዎን ያስደስተው ፡፡ የሚንከባከቡ ትዝታዎችን ሊፈጥሩባቸው የሚችሉባቸውን የአሻንጉሊት ስብስቦችን ይመልከቱ ፡፡ ውበት እዚህ ይጀምራል - በተጨማሪም ከ ‹WoopShop› የግል እንክብካቤ ፣ ውበት እና ቆንጆ ምርቶች ጋር ቆንጆ ቆዳን ማደስ ፣ ማደስ እና ማሳየት ይችላሉ ፡፡ ሳሙናዎቻችን ፣ የገላ መታጠቢያ ገንዳዎች ፣ የቆዳ መንከባከቢያ ክሬሞች ፣ ሎሾች እና ሌሎች አዩቬይድ ምርቶች እርጅናን የሚያስከትለውን ውጤት ለመቀነስ እና ተስማሚ የማፅዳት ልምድን ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ የተቀየሱ ናቸው ፡፡ የራስ ቆዳዎን በንጽህና እና ሻምፖዎችን እና ፀጉርን በሚጠብቁ ምርቶች uber-stylish ያድርጉ ፡፡ ተፈጥሮአዊ ውበትዎን ለማሳደግ ሜካፕ ይምረጡ ዎፕፕፕ የመኖሪያ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥ ሊያግዝ ከሚችል ምርጥ የመስመር ላይ የግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በመኝታ ክፍሎችዎ ውስጥ በአልጋ ልብስ እና መጋረጃዎች ቀለም እና ስብዕና ይጨምሩ። እንግዶችዎን ለማስደመም ዘመናዊ የጠረጴዛ ዕቃዎችን ይጠቀሙ ፡፡ የግድግዳ ማጌጫ ፣ ሰዓቶች ፣ የፎቶ ፍሬሞች እና ሰው ሰራሽ እጽዋት በቤትዎ ውስጥ በማንኛውም ጥግ ​​ላይ ህይወትን እንደሚተነፍሱ እርግጠኛ ናቸው ፡፡ በጣትዎፕስዎ ላይ ተመጣጣኝ ፋሽን በዓለም ላይ ፋሽን ለሁሉም ተደራሽ ከሚሆኑባቸው ልዩ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በገበያው ውስጥ የቅርብ ጊዜውን የንድፍ ልብስ ፣ ጫማ እና መለዋወጫ ለመመልከት አዲስ መጤዎቻችንን ይመልከቱ ፡፡ በአለባበስ በየወቅቱ በጣም በሚያምር ዘይቤ ላይ እጆችዎን ማግኘት ይችላሉ ፡፡ እንዲሁም በሁሉም የህንድ የበዓላት ቀናት ውስጥ ምርጥ የሆነውን የብሄር ፋሽንን ማግኘት ይችላሉ። በጫማ ፣ ሱሪ ፣ ሸሚዝ ፣ ሻንጣዎች እና ሌሎችም ላይ በየወቅቱ የምናደርጋቸው ቅናሾች እንደሚደነቁ እርግጠኛ ነዎት ፡፡ የወቅቱ መጨረሻ ሽያጭ ፋሽን በማይታመን ሁኔታ ተመጣጣኝ በሚሆንበት ጊዜ የመጨረሻው ተሞክሮ ነው ሱፕ ኦንላይን በ WoopShop በተሟላ መተማመን WoopShop ከሁሉም የመስመር ላይ መደብሮች ምርጥ የሆነው ሌላኛው ምክንያት እሱ የሚያቀርበው ሙሉ ምቾት ነው ፡፡ ተወዳጅ ምርቶችዎን ለተለያዩ ምርቶች የዋጋ አማራጮች በአንድ ቦታ ማየት ይችላሉ ፡፡ ለተጠቃሚ ምቹ የሆነ በይነገጽ በምርጫዎ ሂደት ውስጥ ይመራዎታል። የተሟላ መጠን ሰንጠረtsች ፣ የምርት መረጃ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምስሎች ምርጥ የግዢ ውሳኔዎችን እንዲያደርጉ ይረዱዎታል ፡፡ የክፍያ አማራጮችዎን በካርድም ሆነ በጥሬ ገንዘብ አቅርቦት ላይ የመምረጥ ነፃነትም አለዎት። የ 15 ቀናት ተመላሽ ፖሊሲ እንደ ገዢ የበለጠ ኃይል ይሰጥዎታል። በተጨማሪም ለተመረጡት ምርቶች የመሞከር እና የመግዛት አማራጭ ደንበኞችን ወዳጃዊነት ወደ ቀጣዩ ደረጃ ያደርሰዋል ፡፡ ከቤትዎ ወይም ከሥራ ቦታዎ በምቾት ሲገዙ ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ይደሰቱ ፡፡ የ Android | የ iOS"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "ነፍስወከፍ ሃገር፡ ሰባት ካብ ስራሕ ኣብ ዝሰናበትሉ እዋን፡ ገንዘባዊ ሓገዝ ዝህብ ፕሮግራም መድሕን ሽቕለት-ኣልቦነት ኣለወን። እቲ ዓቐን ገንዘብን ብዝሒ ናይ ሓገዝ ሳምንታትን፡ ኣብ ነፍስወከፍ ክፍለ-ሃገር ይፈላለ እዩ። ኣብ እትቕመጥሉ ክፍለ-ሃገር ንዘሎ ቤት ጽሕፈት መድሕን ሽቕለት-ኣልቦነት ርኸቡ። ኣብ መብዛሕተን ክፍላተ-ሃገር፡ ን26 ሳምንታት ዝጸንሕ ሓገዝ ይህባ።"} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "አጋሮቹም የዩናይትድ ስቴይትስ ኩባንያዎች መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ድዔታ አቶ ታደሰ ሃይሌ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል። ዝርዝሩን ከበታች የሚገኘውን የድምፅ ምልክት በመጫን ከቃለ-ምልልሱ ያድምጡ።"} {"text": "Tigr 25ስምዖን ጴጥሮስ ከዓ ደው ኢሉ ሓዊ ኽስሕን እንተሎ ካልኦት ሰባት  ንስኻስ ካብቶም ደቀ መዛሙርት ኢየሱስዶ ኣይኮንካን ኢኻ? በልዎ፤ ንሱ ግና ኣይኮንኩን ኢሉ ኸሓደ።"} {"text": "በአንድ አገር ጤናማ የሆነ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖርና የኢኮኖሚ እድገቱ የሚመጥን የውጭ ሃገር ገንዘብ ልውውጥ እንዲኖር ማድረግ እንደ ኢትዮጵያ ላሉት ወደ መካከለኛ ገቢ የሚያደርጉት ግስጋሴ ወሳኝነት አለው፡፡"} {"text": "የከተማዋ የሕዝብ ቁጥር መጨመር, የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እና እየጨመረ አካባቢ በመሆኑ, በአግባቡ አዲስ አበባ የሚመጡትን insiders የተለያዩ ክፍሎች ማስተናገድ, የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት 1909 በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ውስጥ በአዲስ አበባ ዘመናዊ ጊዜ ነበር ተቋቋመ"} {"text": "\"ኢትዮጵያውያን እንግዳ ተቀባዮች ናቸው፤ አብረው የሚበሉ፣ አብረው የሚጠጡ ናቸው፤ ማኅበራዊ ኑሮ የሚያውቁ ናቸው፤ ዘመድ ጠያቂ ናቸው፤ በክፉም በደጉም የሚጠያየቁ ናቸው፤ በዕድርና በዕቁብ የሚረዳዱ ናቸው፤ ጎረቤት ከጎረቤቱ ተለይቶ አይበላም፤ እየተባለ ይነገርልናል፤ ይዘከርልናል፡፡ እኛም በየቦታው በኩራት እንናገረዋለን፡፡ እውነት እንነጋገር ከተባለ ግን እነዚህን ነገሮች የምናገኛቸው ባዶ አቁማዳ ያለበት መንደር ነው፡፡\"...ገና እኔ ልጅ እያለሁ በሰሜን በኩል ድሮ ከ17 ዓመት በፊት አሳድሩን ብለው የሚመጡ እንግዶች ያሳድሯቸው እንደነበረ አስታውሳለሁ፡፡ …….. ከሚገርመው ነገር አ/አ ላይ ቤት ተከራይተን እንኳን ጓደኞቻችን ሲመጡ አታስገቡም እያሉን ይከለክሉናል፡፡ እና አንተ እንደገለጽኸው … ባዶ አቁማዳ እያልክ የጻፍከው ጽሁፍህ በጣም ይገልጸናል፡፡ የቀድሞ የአባቶቻችንን ፈለግ እንከተል ፡፡ገና እኔ ልጅ እያለሁ በሰሜን በኩል ድሮ ከ17 ዓመት በፊት አሳድሩን ብለው የሚመጡ እንግዶች ያሳድሯቸው እንደነበረ አስታውሳለሁ፡፡ …….. ከሚገርመው ነገር አ/አ ላይ ቤት ተከራይተን እንኳን ጓደኞቻችን ሲመጡ አታስገቡም እያሉን ይከለክሉናል፡፡ እና አንተ እንደገለጽኸው … ባዶ አቁማዳ እያልክ የጻፍከው ጽሁፍህ በጣም ይገልጸናል፡፡ የቀድሞ የአባቶቻችንን ፈለግ እንከተል ፡፡"} {"text": "አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር እርቅ ለመፍጠር የሰላሙን ሥምምነት ተቀበለች፣ ኢትዮጵያ የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ ለውጥ አደረገች፣ አንድ አዞ በማጥመቅ ሥነ ስርአት ላይ የነበሩ ቄስን መግደሉ ተዘገበ የሚሉትን ርዕሶች ናቸው፡፡"} {"text": "የፖለቲካ ፓርቲዎች በጠላትነት ያልተጠማመዱ የወንበር ተፎካካሪዎች በሆኑበትና የመንግሥት ሥራ ማካሄጃ ቋሚ አውታራትም በምርጫ አሸንፎ ለመጣ ለየትኛውም ቡድን ታዛዥ እንዲሆኑ ሆነው በተቀረፁበት ሥፍራ፣ የአንዱ ወይም የሌላው የፖለቲካ ደጋፊ የሆኑ ግለሰቦች እዚህም እዚያም (በወታደሩ፣ በፖሊሱ፣ በዳኝነቱና የሥራ ገበታ ጭምር) መኖር ጉድለት አይደለም፡፡ የፖለቲካ ዝንባሌ የሥራ ኃላፊነትን ቢያደፈርስ እንኳ ጥፋቱና ተጠያቂነቱ የግለሰቦች ጉዳይ ይሆናል፡፡ ተቋማቱ ራሳቸው በአንድ አመለካከትና ፖለቲካ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የተሞሉና ያንኑ እንዲያገለግሉ የሚጠበቁ ሲሆን ግን ነገሩ ሁሉ ይቀየራል፡፡ ችግሩ ከግለሰቦች ባለፈ ደረጃ ሥርዓታዊ ሆኖ፣ የፖለቲካ አቋም የሥራ ኃላፊነትን ለመቃኘት ሥልጣን ያገኛል፡፡ የእኛ ሁኔታ የዚህ ዓይነት ነው፡፡"} {"text": "ኣብ ፓሪስ ዕሉል ደጋፊ ህዝባዊ ግንባር ምንባሩ ዝፈልጥዎ ይምስክሩ። ርሱን እዋን ምስ ምንባሩ ኣብ ፓሪስ ዝርከቡ ኤርትራውያን ጥራይ ዘይኮነ፣ ምስ ኤርትራ ምትእስሳር ዘለዎም ዜጋታት ካልኦት ሃገራት’ውን ስምዒታቶም ናብ ሳሕልን ባርካን ኣውሪድዎም’ዮም። ገሊኦም’ውን ስም ሳሕል ተጠሚቖም ተመልሱ። ሓደ ካብኣቶም ፈረንሳዊ ጋዜጠኛ ሂላል ነበረ።"} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": "ሱዳን ኣብ ልዕሊ ዜጋታት ግብጺ ሓድሽ ናይ መእታዊ ቪዛ ሕግታት ዘተግበረት፣ ፕረዚደንት ዑመር ሓሰን ኣልበሽር ኣብ ኢትዮጵያ ናይ ሰለስተ መዓልታት ወግዓዊ ምብጻሕ ኣብ ዝፍጽመሉ ዝነበረ እዋን’ዩ።"} {"text": "ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) - ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡"} {"text": "ስብስቦች፣ በእንግሊዝኛ ፊደላት ካፒታል ሌተር ይሰየማሉ። ስብስብ A እና ስብስብ B እኩል ናቸው የሚባሉት ሁለቱም ስብስቦች አንድ አይነትና አንድ አይነት ብቻ ስብስብ ሲኖራቸው ነው።"} {"text": "ክልተ ተወሳኺ ሳምንታት ሓለፋ፣ ዶሞዙ ግና ገና ኣይተኸፍለን። ገዛ ኽራይ ዝኸፍለሉ መዓልቲ ቀዳም ምሸት እዩ፣ ነታ ኣካራይት ድማ እቲ ገንዘብ ኣዝዩ እዩ ዘገድሳ፣ ግናኸ ብዛዕባ እዚ ንዶ/ር ምንም ከይብሎ ወሲኑ እዩ፣ ኣብ ዕላምኡ ድማ ጸንዐ።"} {"text": "መጪው የሚያዚያ (ኤፕሪል) ወር ሲታሰብ ‘ኤፕሪል ዘፉል’ አብሮ ይታወሳል። ይህ ደግሞ ለዚህ አይነት ድርጊት የተመቸ አጋጣሚ ከመሆኑ ጋር ጥንቃቄ እንዳያጥረን በአልበርት ካሙ ተወዳጅ ድርሰት ‘ዘ ስትሬንጀር’ ውስጥ የተጠቀሰ የአንድ አስተማሪ ታሪክ አንስቼ ልሰናበት።"} {"text": "እንዲህ ያልኩት የቡርቃ ዝምታን ሳላነብ ነበር:: አሁን ግን እድሜ ለልጁነህ1 ከዚሁ ዋርካ ላይ ሊንኩን አግኝቼ አንብቤው ከትናንት ወዲያ ነው የጨረስኩት....... እላለሁ ደግሜ ደግሜ ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ጥሩ የሚመኝ አእምሮ ከልጅነቱ ጀምሮ እንዳልነበረው....አለዚያ ከወያኔ ጋር ተባብሮ እንዲህ አይነት መጽሀፍ አይጽፍም ነበር:: አሁን አብሮዋቸው ያጭበረበረውን ሰዎች በጥሩ አማርኛ ስላማልን አሪፍ ሰው ነው እሱ'ኮ ኢትዮጵያዊነት ያለው ነው አንለውም:: For once ከሙዝ ጋር እስማማለሁ:: ብራቮ ሙዝ እላለሁ"} {"text": "እባክህ እርስዋንም ከሚመሰገኑት ተርታ አስገባልኝ:: ምክንያቱም ካልተሳሳትኩ የዚያን ወቅት ታሪክ በልብወለድ መልክ በእንግሊዘኛ ያቀረበች የመጀመሪያው ጸሀፊ ትመስለኛለች::"} {"text": "ፎሞራውያን (አይርላንድኛ፦ Fomoire) በአየርላንድ አፈ ታሪክ በጥንታዊ አይርላንድ ከማየ አይኅ በኋላ የተገኘ ወገን ነበሩ። መጀመርያው ሠፋሪ ፓርጦሎን 10 አመት ከደረሰ በኋላ ሥራዊቱ በማግ ኢጠ ውግያ (2274 ዓክልበ. ግድም) እንዳሸነፉቸው በሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ» 1100 ዓ.ም. ግድም) ይተረካል። እነዚህ ፎሞራውያን በመሪያቸው ኪቆል ግሪከንቆስ ተመርተው ከውጭ አገር የወረሩ መርከበኞች ነበሩ። የፎሞራውያን ቁጥር 800 እንደ ነበር ይጨምራል። የኪቆል ትውልድ ወልደ ጎል ወልደ ጋርብ ወልደ ቱዋጣሕ ወልደ ጉሞር ሲሆን «ስሊቭ ጉሞር» (ወይም ኡሞር ወይም ኤሞር) ከተባለ ሀገር እንደ መጡ ይባላል።"} {"text": "አሉላ የታመመችውን ሴት ልጁን አሳክሞ ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡ ህመሟ በቀላል አንቲባዮቲክ የሚድን ነበር፡፡ በድሮው የካፒታሊዝም ዘመን ቢሆን መድሀኒቱን ከየትኛውም የግል ፋርማሲ ገዝቶ ያስውጣት ነበር፡፡ ከደሀ አብዮት በኋላ… ንግድ እና ነጋዴ በህዝባዊ ሀይል ተገርስሶ ወደቀ፡፡ …የቅንጦት በሽታ ለገንዘብ ማጋበሻ እየፈጠሩ መድሐኒቱን ውድ አድርገው ከሚሸጡት ምእራባዊያን ጋር የመድሀኒት ቤት ንግድ ከሰመ፡፡ የመድሀኒት ሱሰኞች ወደ ባህላዊ የቅጠላ ቅጠል ህክምና ተመለሱ፡፡ ህዝባዊ የሆኑ የባህል ሀኪሞች… ለንግድ ሳይሆን በሀገራዊ አላማ… ነፃ ህክምና ለበሽተኛው መስጠት ጀመሩ፡፡ በባህላዊ ህክምና ሊፈወስ ያልቻለ ህመም ብቻ… ወደ ህዝባዊ ሆስፒታል ሄዶ መፈወስ ይችላል፡፡ ነገር ግን ዘመናዊ ህክምናም ሆነ ትምህርት በጥቅሉ አይበረታታም፡፡ እንቅርት እንደ ጥንቱ በየሴቶቹ አንገት ላይ መብቀል ጀመረ፡፡ ውበት ተብሎም ተወሰደ፡፡"} {"text": "ኢንተርሊንግዌ (Interlingue) በ1914 ዓ.ም. በኤድጋር ደቫል የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። በመጀመርያው ስሙ «ኦክሲደንታል» ነበር። መሠረቱ የተለቀመው በተለይ በምዕራብ አውሮፓ ከሚገኙ ቋንቋዎች ነበር። ስለዚህ ለሮማይስጥ ከፍተኛ ተመሳሳይነት አለው። ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት በፊት ከኤስፔራንቶ በኋላ በተናጋሪዎች ቁጥር 2ኛው ትልቁ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነበር። ከጦርነቱ በኋላ ስሙ ከ«ኦክሲደንታል» ወደ «ኢንተርሊንግዌ» ተቀየረ። ነገር ግን ሌላ «ኢንተርሊንጉዋ» የተባለ ሰው ሠራሽ ቋንቋ በዚያን ጊዜ ስለ ታየ፡ የ«ኢንተርሊንግዌ» ተጽእኖው ይጠውልግ ጀመር።"} {"text": "በመሠረቱ ሕዝበ ክርስቲያኑ መስቀሉን በየቤተ ክርስቲያኑ ጉልላት ላይ የሚተክለው እና በየቤቱ የሚሰቅለው፣ በዐንገቱ የሚያጠልቀው እና በገላው ላይ የሚነቀሰው፣ በአጠቃላይም መስቀሉ የክርስትና መገለጫ የሆነው በመስቀል ሥራ ስለ ዳንን ነው። መስቀሉ ዓርማችን፣ መስቀሉ ሰንደቅ ዓላማችን የሆነው በመስቀል ጣር ስለ ተወለድን ነው። መስቀሉ በመስቀል የሞተልን ጌታ መታሰቢያ ሆኖልናል። የዳንኩት በመስቀል ላይ ሥራው ሳይሆን በሲዖል ውስጥ ሥራው ነው የሚል ሰው፣ መስቀሉን አውርዶ የሲኦልን ዓርማ አንግቦ ወይም አንጠልጥሎ መዞር ይችላል!"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "እንግዲህ ከፍ ሲል ባነሳናቸው ነጥቦች ኣንጻር ሲታይ በኣሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ የለም ወደሚል ድምዳሜ ያደርሳል። ችግሮቹ መብዛታቸው ብቻ ሳይሆን በኣጠቃላይ መሰረታዊ የሆኑ የምርጫ መጫወቻዎች ፈጽመው የሉም። የሚያሳዝን ድምዳሜ ቢሆንም ምርጫ በኢትዮጵያ የለም። ዜጎችም ከምርጫ ሳጥን ለውጥን እናመጣለን ብለው በየኣምስት ኣመቱ መድከም ዋጋ የለውም።"} {"text": "ከዚህም ባሻገር ለሳይንስና ኢኮሎጂ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸው በደረታቸው የሚሳቡ ልዩ ልዩ እንስሳትና መንቆረረቶችን ፓርኩ አቅፎ ሲይዝ፣ ቡና እና ለባህል መድኃኒትነት የሚውሉ 40 በመቶ የአገሪቱ ዕፀዋትም ይገኙበታል፡፡"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "የ 210 ትንታኔዎች መስራች አን-ማሪ ሮየርንክ እንዳሉት አሜሪካውያን ከሞቃት ውሾች ጋር ያላቸው ፍቅር እስከ ሰመር ድረስ ይቀጥላል ፣ ምክንያቱም ሰዎች በቤት ውስጥ ሊያደርጓቸው የሚችሏቸውን ፈጣን እና ቀላል ምግቦች ይፈልጋሉ ፡፡"} {"text": "የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት ዋና ጥንታዊ ነው፤ የመሠረተውም ፈርዖን ሜኒስ የተባለው ነው። ጸሓፊው ጊዮርጊስ ስንቄሎስ (፰፻ ዓ.ም. አካባቢ የጻፈው) ይህ ፈርዖን ሜኒስ በዕውነት የካም ልጅ ምጽራይም እንደ ነበረ ገመተ።"} {"text": "የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዝደንት፤ መንፈሳዊ በዓላት ዐቢይ ጭብጣቸውን በሚያንጸባርቅ መንገድ በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ መወሰኑን አስታወቁ። - Thursday, 24 March 2016 13:00\t"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "ሞት ያላስተማራቸው፣ መሸነፍ ያልሰለቻቸው ጣልያኖች ለ40 ዓመታት ሌላ ዝግጅት አድርገው በዘመነ ግርማዊ ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴ ዘመን ተመለሱ፡፡ የማያቋርጥ ውጊያ ተደረገ፡፡ ዓምስት ዓመታት በእሳት ላንቃ ተገረፈች፡፡ በማይታጠፍ ጦር ተወጋች፡፡ በኢትዮጵያ የሆነው ሁሉ አልቻል አላት፡፡ የቀደመውን ሽንፈት ተቀብላ ተመለሰች፡፡"} {"text": "መምህር ግርማን የማውቃቸዉ ቦሌ ሜካኤል በ1996 አካባቢ በማስተማርና በፈዉስ ስራ ነበር ሲያገለግሉ የማዉቃቸዉ ከቤተሰቦቼ አንዱ በመታመሙ ምክንያት በርግጥ ሰዎች ያስ ጮሀሉ ተፈወስኩ ይሉና በንጋታዉ ወይም በሳምንቱ ይመጣሉ እንደገና ተነስቶባቸዉ አጋንንት ከወጣ በሆሀላ ተመልሶ እንዳይመጣ ትጋት እንደሚያስፈልግ አዲስ ኪዳን ይናገራል ሆኖም እስከዛሬ ድረስ ከቤተክርስቲያን አስተዳደሮች ለምን ትክከል የሆነ ያለመሰጠቱ ጉዳይ ከእርሳቸዉ ይልቅ አስተዳደሩን ጥያቄ ዉስጥ የከታል"} {"text": "ኣብ ኣምቦን ከባቢኡን ምቑፃር ድምፂ ተወዲኡ ግዚያዊ ውፅኢት ተለጢፉ።ብመሰረት ወግዓዊ ዘይኮነ ግዚያዊ ውፅኢ ኣብ ክልል ደቡብ ዝተወዳደሩ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተሳዒሮም ኣለው።ተቓውምቲ ነቲ ከይዲ እንትኸሱ ገዛኢ ፓርትን ኣፈፀምቲ መረፃን ግን እቲ ምርጫ ብዴሞክራሲያውን ሰላማውን መነግዲ ተዛዚሙ ይብሉ ኣለው።"} {"text": ""} {"text": "“ ዲሞክራሲያዊ ውይይት ከሌለ አገሪቱ እንደአገር አትቀጥልም” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “ከጋዜጠኞች የሚሰነዘርብኝን ትችት አልፈራም፤ ነጻ ሚዲያ ለዲሞክራሲ ግንባታው ሂደትና ለልማት እጅግ ወሳኝ ነገ..."} {"text": "“ሰራዊት ኤርትራ ናይ ህግዲፍ ድዩ ናይ ህዝቢ?” ዝብል እውን ምስቲ ኣብ ትግራይ ዘሎ ኢድ ኣእታውነትን ዝርያን ተተሓሒዙ፡ ኣብዚ እዋንዚ ኣዛራቢ ኮይኑ ዘሎ እዩ። ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ካብ ኣብራኽ ህዝቢ ኤርትራ ዝወጸ፡ ረብሓኡ ካብ ረብሓ ህዝቡ ዘይፍለን ኣብ መጻኢት ኤርትራ ናይ ምትህድዳእ፡ ሓለዋን ምክልኻል ረብሓ ህዝብን ግደ ዝጽበዮ ስለ ዝኾነ ሰራዊት ኤርትራ ዘይበሃል ኣይኮነን። እንተኾነ በቲ ህዝቢ ኤርትራ ዘይፈልጦን ሕገመንግስታዊ ውክልና ዘይሃቦን ጉጅለ ህግድፍ ዝምረሓሉ ሕቡእ ፖሊሲ፡ ዝስልጥን፡ ዝዕጠቕን ተኣዚዙ ዝዋጋእን ምዃኑ ከኣ ህዝባውነት ከም ዘስእኖ ምዝንጋዕ ኣየድልን። ብመንጽር’ዚ እዚ ሰራዊት ናይ ብሓቂ ወዲ ህዝቢ ምዃኑ ንምርግጋጽ፡ ብዛዕባቲ ጉጅለ ህግዲፍ ኣብ ልዕሊ ህዝቡ ዘውርዶ ዘሎ በደል ቃሉ ከስምዕን ግብራዊ ስጉምቲ ክወስድን ይግበኦ። ኮታ ካብ ጉጅለ ህግደፍ ህዝቢ ኤርትራ ከም ዝቐርቦ ከርኢ ይግበኦ። እቲ ኢሳያስ ዝንየተሉ ሓይልን ዓቕምን ናቱ ናይቲ ሰራዊት ሓይሊ ስለ ዝኾነ “ ኣንጻር ህግደፍ ዘይለዓል ካብ እገለ ስለ ዝሰጋእኩ እየ” ኢሉ ዝሃድመሉ ምኽንያት ቅቡል ኣይኮነን። ካብዚ ሓሊፉ ንቀጻልነት እቲ ጉጅለ ክብል ንብረት ዝራሲ፡ መሰላት ዝግህስን ተኲሱ ህዝቡ ዝቐትልን እንተኾይኑ፡ ግና “ናይ ህግዲፍ ዘይኮነስ ናይ ህዝቢ እዩ” ክትብሎ ኣጸጋሚ እዩ። በዚ ኮነ በቲ ኣብዝን ካለኦት ተሃወስቲ ጉዳያትን ኣብ ክንዲ ሓደ ጫፍ ምጉታት ምምዝዛን ኣገዳሲ እዩ።"} {"text": "የምስጋና ፣ የጥበቃ ፣ የወላጅነት እና የልጆች ጉዲይ ከማስፈሌጉ ጉዳዮች በተጨማሪ ፣ የቤተሰብ ሕግ ጠበቆችዎ ከልጆችዎ የማረፊያ እና ቁጥጥር ጋር በተያያዘ የአሠራር ሂደቶችን ሊረዱዎት ይችላሉ ፡፡ ከእነዚህ ጉዳዮች በአንዱ ወይም ከዚያ በላይ ጋር እየተወያዩ ከሆነ በሕጋዊ መፍትሔው ላይ እርስዎን የሚረዳ የቤተሰብ ህግ ጠበቃ ድጋፍ ማድረጉ ብልህነት ነው ፡፡"} {"text": "በማኅበረሰባችን ዘንድ ግብረ ሰዶማዊነት እየተስፋፋ ነው፡፡ ሕፃናትን መድፈር እየተለመደ ነው፤ ፍች የሰዓታት ዜና እየሆነ ነው፣ በወጣቶች ዘንድ ድንግልናን መጠበቅ ነውር እየሆነ ነው፤ ከዳቦ ቤቶች ይልቅ ጫት ቤቶች እየበዙ ነው፤ ጉቦ ማሳፈሩ ቀርቶ እየተወደሰ ነው፤ አሲድ በሰው ላይ መድፋት፣ ዓይን ጎልጉሎ ማውጣት፣ በቢላዋ የትዳር ጓደኛን ማረድ፣ ልጅን ቆራርጦ መግደል እውነት የሃይማኖተኛ ሕዝብ ጠባያት ናቸውን?"} {"text": "ጉዳዩ ወዲህ ነው ሕዝብና ሕዝብ ሲጋጭና ሲተራመስ አጃቸው የሚሞላላቸው የሕዝብ እና የቤተ ክርስቲያን ተቆርቋሪ ነን ባዮች ምእመናኑ በካቴድራሉ ልማት እና ለቤተ ክርስቲያኑ የሚደረገውን እንቅስቃሴ አይቶና ተገንዝቦ የአጽም ማንሳቱን ሥራ ደግፎ መርሐ ግብሩ በሰላም እንዲከናወን ፈቃደኛ ከመሆኑም ባሻገር ለሚደረገው የካቴድራሉ ልማተና የማስፋፊያ መርሐ ግብር ልዩ ልዩ አስተዋጽኦ በማድረጉ ውስጣቸው ስላቃጠላቸውና ስለከነከናቸው በሕልምም ሆነ በገሀድ የሚመኙትና የማፈልጉት የሕዝብ ትርምስ ባለመከሰቱ አዛኝ እና ተቆርቋሪ በመምሰል ለቢዝነሳቸው ማሳኪያ እና ማበልፀጊያ ሲሉ የሙታኑ ቤተሰቦች እንዲቀርቡ/መጡ አዋጅ መነገር አልተሰራበትም እያሉ የግብረ ዲቁና ሙያ እንኳ ሳይኖራቸው የቤተ ክርስቲያን ቀኖና አዋቂ ለመምሰል ሌት ተቀን ሲያላዘኑ ይሰማሉ፡፡"} {"text": "Shemale ወሲብ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን አሁን ክምችት ነው ነጻ ወሲብ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ግምገማዎች መክፈል ነፃ. አዳዲስ ግምገማዎች በኾነ በቀዳሚ በኋላ አንድ ደቂቃ ነው አጋዥነት ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ግምገማ. አዳዲስ ግምገማዎች መልዕክቶችን አሁን ቅድሚያ የእኛ የሚሰጡዋቸውን ወይም ለመሆን ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. አዳዲስ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ አሁን ከሁሉ እና እነሆ እኛ እንዴት አድርጉት. አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ መንገድ monetizing የእኛ የትራፊክ. ነው በመስጠት ስለጀመሩ ቅድሚያ ውስጥ ጎልማሳ ዓለም ነን ስምዎ አሁን አነስተኛ banners በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ ጥራት የትራፊክ. እና ጥራት የትራፊክ ናቸው የተጫዋቾች ኑ በእኛ ላይ እና መቆያዬ በእኛ የሚሰጡዋቸውን., ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ግምገማዎች በይፋ ሰዎችን ያስገቡ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ግምገማዎች አሁን የሚሰጡዋቸውን. አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ ላይ ያለው ስምዎ አሁን እንደ ታዳሚ የሚሰጡዋቸውን እርስዎ አሁን ቅድሚያ ቅድሚያ ይችላሉ መተግበሪያዎች በእኛ የሚሰጡዋቸውን ቅድሚያ, ምክንያት ሁሉም አዲሱ ቅድሚያ አዳዲስ ግምገማዎች መስቀል በእኛ የሚሰጡዋቸውን በየሳምንቱ."} {"text": ""} {"text": "ለአቶ አንተነህ ረዳኢ ትናንት አመሻሽ ልክ እንደወትሮው ሁሉ የተለመደ ምሸት ነበር። ከጓደኞቹ ጋር ሆኖ ሻይ ቡና ለማለት ቦሌ መድሀኒያለም ጀርባ በሚገኘው አቢሲኒያ ኮፊ ፊት ለፊት የያዙትን መኪና አቁመው የሚጠጡትን ይዘው መጫወት ጀመሩ።"} {"text": "‹‹ የአማራ ህዝብ የሚፈልገው ፣ ኢትዮጵያ የምትፈልገው ተጨማሪ ቁስል አይደለም፡፡›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ PlanetEthiopia.com formerly known as DavoxS..."} {"text": "አሕሞስ እንደ አባቱ በመምሰል ሦስቱን እኅቶቹን አገባቸው። መቃብሮቻቸውና የአሕሞስ ፒራሚድ ሁሉ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ልጁም 1 አመንሆተፕ በፈርዖንነት ተከተለው።"} {"text": "ባለፉት ሦስት ቀናት በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች እና በአዋሳኝ አካባቢዎች በተቀሰቀሰው ግጭትና አመጽ እስከ አሁን ባለው መረጃ ቁጥራቸው ከሰባ ያላነሰ ሰዎች መገደላቸውን፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ምሆኑን፣ ብዙዎች መኖሪያ ቤታቸው ተቃጥሎ እና ንብረቶቻቸው የተዘረፈ መሆኑን፤ እንዲሁም የእምነት ተቋማት ላይ እና አማኒያን ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶችም መድረሱን በተለያዩ ሚዲያዎች ሲገለጽ ቆይቷል።"} {"text": "ሶሶሊ የላቁ የባትሪ ማቀነባበሪያ ስርዓቶች ፣ እርጅና ካቢኔ ፣ ቢኤምኤስ የሙከራ መሣሪያ ፣ 100v ትልቅ የወቅቱ Li-ion ባትሪ ጥቅል መሣሪያዎች ፣ አውቶማቲክ የማጣሪያ ማሽን ፣ አውቶማቲክ የማጣሪያ ማሽን እና የሙከራ ማእከል ነበረው ፡፡"} {"text": "ምንም እንኳ የጥፋተኝነት ውሳኔውን ለማሳለፍ የጎደለው ድምጽ ጥቂት ቢሆንም፣ ከሚያስፈልጉ 67 ድምጾች፣ 57 የህግ መወሰኛው ምክር ቤት አባላት፣ ትራምፕ ጥፋተኛ ናቸው ሲሉ ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡ ከዚያ ውስጥ ሰባቱ የራሳቸው ወገን የሆኑ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት ናቸው፡፡"} {"text": "ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ሀሳብ የአቃቤ ህግ ምስክር ከተሰማ በኋላ በብይን የተለቀቁ ሙስሊምወንድሞች መጻፋቸውን አስታውሳለሁ፡፡ ያ ጽሁፍ የተሻለ የተደራጀ ነው ብየ ስለማስብ እንዲነበብ እጋብዛለሁ፡፡ በተጨማሪም ስርዓቱንየሚደግፉ ሰዎች ይህንን ጽሁፍ በማንበብ ወንጀለኞች ከሚጠቀሙበት ለተሻለ አላማ ያውሉታል ብዬ ስለማስብ ሁለቱም ባያነቡት ይሻላቸዋል፡፡"} {"text": "ሐ.2) መሪሕነት ጀብሃ ናብ ሶቭየት ሕብረት ዝገበረቶ መገሻታት ምኽንያት ብምግባር፡ መንግስቲ ሳዑዲ ዓረብ ኣንጻር ተሓኤ ተጻብኦታት ዝሰራዓትሉ፤ መንግስቲ ሱዳን ካኣ ቀጥታ መሳርሒ ናይቲ ተጻብኦታት ዝነበረትሉ ጊዜ፣"} {"text": "Prev : Slocable በሕንድ ውስጥ በ 650 ኪ ወ የፀሐይ ጭነት ላይ ተሳት hasል ቀጣይ Slocable ለሶላር ኬብል የምስክር ወረቀት አግኝቷል TUV 1500V IEC62930 እና EN50618 የምስክር ወረቀት አግኝቷል"} {"text": "ሄበይ YiTongHang ትሬዲንግ Co, ኃላፊነቱ የተወሰነ በተለያዩ ዝርዝር ውስጥ አንድ ልዩ አምራች እና የሽቦ ማጥለያ ውስጥ ላኪ ነው. የእኛ ምርቶች, ያሏቸውና የሽቦ Netting, ሼድ Netting, የፋይበርግላስ ወንፊት የሽቦ ማጥለያ በተበየደው የሚያጠቃልሉት, ፕላስቲክ Netting, አንቀሳቅሷል ካሬ የሽቦ ማጥለያ, የመስኮት ማያ, ሰንሰለት አገናኝ አጥር, የማይዝግ ብረት የሽቦ ማጥለያ, ተዘርግተዋል ጥልፍልፍ, ዩሮ አጥር, ፖስት መልህቅ, በር እና ፓነል, Gabion, ሬዘር ስለቆሙ ወዘተ በተጨማሪም ደንበኞች መስፈርቶች መሠረት ምርቶች ማድረግ ይችላሉ."} {"text": "ይህ መጣጥፉ በ ማጣቀሻዎች የኖቬምበር 8 ቀን 2008. ማጣቀሻዎች ጥቂት ገጾችን (አስር) ጽሁፎችን ያቀፉ የሥራ አቅርቦቶች ኢኮኖሚያዊ ተጨማሪ ናቸው ፡፡ እሱ በብዙ የቤልጂየም ጋዜጦች ላይ በትልቅ ሰፊ ስርጭት እና አስደሳች ዝና የታተመ ነው-Le Soir ፣ L’Echo ፣ Trends Tendances and le Vif-L’Express ፡፡"} {"text": "በተለይ ከአዲሱ የብአዴን አመራሮች ውስጥ ንጉሡ ጥላሁን፣ዶ/ር አምባቸው መኮነን፣ ላቀ አያሌው (የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ የነበረው) እና ለገሰ ቱሉ ከአሁን በኋላ አሮጌው ብአዴን የአዲሱን አመራር እጅ መጠምዘዝ እንደማይችል በግልጽ አማርኛ ነገረዋቸዋል፡፡ እጅን ጠምዝዞ ያሻውን ማስፈጸም ቀርቷል፣ የፈለጋችሁትን ማስፈጸም ከእንግዲህ የለም አሏቸው፡፡ እነ ንጉሡ (የገዱ ቡድኖችና ደጋፊዎች) ከዚህ በታች የተገለጹትንና ሌሎች ሐሳቦችን አንስተዋል፡፡ እንዲህ አሉ፣"} {"text": "‹‹አሁን አእምሮህን መጠቀም ጀመርክ፡፡ አእምሮን መጠቀም ማለት ከዓይነ ሥጋ ይልቅ በዓይነ ልቡና ማየት መቻል፣ ከእዝነ ሥጋ ይልቅ በእዝነ ልቡና መስማት መቻል ማለት ነው፡፡ ‹ልብ ካላየ ዓይን አያይም› ሲባል አልሰማህም፡፡ አእምሮውን የሚጠቀም፣ ሰው ሁሉ የሚያየውን ብቻ ሳይሆን የማያውንም ያያል፡፡ ለዚህ ነው አእምሮ ያለው ሰው ተስፋ የማይቆርጠው፡፡ አእምሮ ያለው ሰው በግንብ መካከል በር፣ በጨለማ መካከል ብርሃን፣ በተራራ መሐል መንገድ፣ በሞት መካከል ሕይወት ይታየዋል፡፡"} {"text": "በተለይም የአማራን ሕዝብ ማገት የፖለቲካ ስልት ሆኖ የቀጠለ እውነታ ነው፤ አብን የአማራ ሕዝብ ኃቀኛና የማያወላዳ እንዲሁም ጸረ-ጭቆናና ጸረ-ዘረኝነት የትግል እንቅስቃሴ በቀጥታ የወለደው ድርጅት በመሆኑ አማራን የሚፈርጁና የሚያጠቁ ጽንፈኞች ዓይናቸውን ለአፍታ እንኳን ዘወር እንደማያደርጉለት ይታወቃል።"} {"text": "አንድ ቀን ተፈራ ነጋሽ አያ ሙሌን ይዞት ሆቴል ከበድ ያለ ምሳ ካበላው በኋላ ‹‹ባክህ እስቲ ስለ ድህነት ቆንጆ ግጥም ሥራልኝ ይለዋል፡፡ ‹‹ተፌ ስለድህነት ከሆነ ያን ሁሉ ምግብ ከመጋበዝህ በፊት አትነግረኝም ነበር?›› ብሎት ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": "በጥር ወር የደህንነት ማዘመኛ ከቀረበላቸው መካከልም የመረጃ መንታፊዎች በርቀት ሆነው የተጠቃሚዎችን መረጃ መጥለፍ የሚያስችላቸው የደህንነት ክፍተት አደገኛው ክፍተት መሆኑን የኢቫንቲ የደህንነት ምርቶች ዳይሬክተር ክሪስ ጎትል ጠቁመዋል፡፡"} {"text": "በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ከኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን አባላት ለሳይንስና ኢንፎረሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ድጋፍና ክትትል አደረጉ፡፡"} {"text": "የፓንሲስቪል ከተማ የምሽቱን ቀን ቅዳሜ, ሚያዝያ 23 ቀን (2016) በቬትራንስ ፓርክ ከ 1 ሰዓት እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ድረስ ያከብራሉ. ነፃው ክስተት ኢኮ እና የእርሻ አምራቾች, ከ አሌክ ቢቫን በቀጥታ ሙዚቃ, አረንጓዴ ጨዋታዎች እና የእደጥበባት, እና ለመጀመሪያዎቹ 100 ሰዎች በነጻ ያበቃል."} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ይህን ጽሑፍ ጥልቅ በሆነ የሐዘን ስሜት ውስጥ ሆኜ አንብቤዋለሁ፡፡ በተለይ መንፈሳዊ ሕይወት ጸንቶ የሚያጸና ሰው ይፈልጋልና ጉዳዩ እንዳልከው እጅግ ሊታሰብበት ይገባል፡፡ አሁን ያለው ትውልድ አንዳንድ ጊዜ የተደረጉ ተዓምራት ወመንክራት፤ የተፈጸሙ ገድላት ፈጠራ የሚመስለው በዘመኑ ያን የመሠለ ነገር ሲፈጸም ማየት ስላልቻለ ነው፡፡ ለዚህ እኮ ነው “ምነው በፊት ይኽ ይደረግ ነበር ትላላችሁ አሁን ምነው ይኽ ሲደረግ አይታይ?” እያሉ አንዳንድ ወገኖቻችን በጥያቄ ልባችንን ውልቅ የሚያደርጉት፡፡ ይኽን ስል “ሳያዩ የሚያምኑብኝ ብፁአን ናቸው” የሚለውን ወይም እምነት የማያዩትን ነገር እንዳዩ አድርጎ ማመን ማለት መሆኑን ዘንግቼው አይደለም፡፡ ሰው ለማመን የግድ ማየት አለበት ለማለትም አይደለም፡፡ ግን እየሆነ ያለው ይኽ ነው፡፡ በእርግጥ ሁሉም ተሰተካክሎ በድሏል ማለት አልችልም ነገር ግን አርአያ የሚሆኑት ሰዎች አንድም ስለ ትህትና ራሳቸውን ዝቅ ማድረጋቸው እንደዚሁም የኔ ብጤ ሰነፎች ከባለ መልካም ምግባሮች/ስሞች ይልቅ ባለ እኩይ ምግባሮችን ማየት ስለሚቀናን ነው፡፡"} {"text": "ታዲያ ምን ይሆናል? አምላከ-ፀሐይ ከኢትዮጵያዊቷ ክሌመን የወለደው ልጅ ፌጦን አባቱ ማን እንደሆነ አያውቅም። ስሙ ማን እንደሚባል፣ የት እንደሚኖርና ሥራውም ምን እንደሆነ አያውቅም። እናቱ ክሌመንም አንድም ቀን አፏን ተስቶት ገልጻለት አታውቅም ነበር። የዕድሜ እኩዮቹ በየጨዋታው መሀል ‹አባትክን የማታውቅ›፣ ‹ከማን እንደተወለድክ የማታውቅ› እንዲህ እያሉ ያነውሩት፣ ያጣጥሉትና ያናንቁት ስለነበር ከፍተኛ የሥነልቡና፣ የዝቅተኝነትና የብቸኝነት ስሜት እያደረበት ከእኩዮቹ መራቅ አመጣ። በዚህ ሁኔታ ፌጦን ብቸኝነት እያደረበት፣ አእምሮው እረፍት እያጣ በመጣ ቁጥር ባሕርይው እየተለወጠ መጣ። በመሆኑም እናቱን ዘወትር “አባቴ ማን ይባላል?” “የት ነው የሚኖረው?” “ካልነገርሽኝ እራሴን እገድላለሁ” ምናምን እያለ ያስጨንቃት ጀመረ። ክሌመንም እናት ነችና በስጋትና በፍርሀት ተዋጠች። እናም እጇን ወደ ሰማይ ዘርግታ በጣቷ እያመለከተች ያውልህ “ፌቦስ” አለችና የአባቱን ማንነት ዘርዝራ ነገረችው። ፌጦን ለጊዜው ደስ አለው። ዳሩ ግን እናቱ የነገረችውን ሙሉ በሙሉ ለማመን ከራሱ ከፌቦስ ቃል ማረጋገጫ እስከሚያገኝ ልቡ ሊያርፍ አልቻለም። ምንም ቢሆን አምላክነት አለውና ወደ አምላከ-ፀሐይ፣ ወደ ፌቦስ፣ ተጉዞጥያቄውን አቀረበለት። ፌቦስም ከክሌመን የወለደው ልጁ መሆኑን አረጋገጠለት። ነገር ግን ፌጦን በደስታ ቢዋጥም ከጥርጣሬ ሙሉ በሙሉ ነፃ አልሆነም። ስለዚህ እውነትነቱን በገቢር ለማረጋገጥ ሲል ለአባቱ ተጨማሪ ጥያቄ አቀረበ። ይኸውም፡- “የፀሐይን ሠረገላ ለአንድ ቀን ስጠኝና ላዙራት፤ ይህን ካደረክ እውነትም አባቴ ነህ” አለው። ፌቦስ ግን በልጁ ልምድና አቅም ፈፅሞ ሊደረግ የማይችል ጥያቄ በመሆኑ እጅግ ተጨነቀ። ፌጦን ደግሞ “ይህ ካልሆነ እንዴት ላምን እችላለሁ” አለ። በዚህ ጊዜ ፌቦስን ታላቅ ፈተና ገጠመውና “ልሰጥህ እችላለሁ። ሥራው ግን እጅግ በጣም ከባድ ነው። አንተ ልጅ ነህ፤ ልምዱም፣ እውቀቱም፣ ድፍረቱም አይኖርህም። የአንዲት ቅፅበት ስህተት የዓለምን ዘላለማዊ ዕጣ ትወስናለች። ለዚህ አልበቃህም፤ ሌላው ይቅርና የፈጣሪ ኩሉ ዓለም የኃያሉ አምላክ የዚዎስ የበኩር ልጅ ኦሎምፐስም እንኳን ለቅፅበትም ቢሆን እንቅልፍ በዓይኑ ሳይዞር ሚዛን ሳያዛባ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ የፀሐይን ሠረገላ መሥመር ጠብቆ ለአንድ ቀን ሊያዞራት አይችልም” ሲል አስረዳው። ፌጦን ግን የሥራውን ኃያልነትም፣ ምክሩንም አልተቀበለም። “እኔ እንኳን እችላለሁ። አልሰጥህም ካልክ በእርግጥም አባቴ አለመሆንክን ያረጋግጥልኛል” በማለት ተስፋ መቁረጡን ነገረው።"} {"text": "እነዚህ ዓለም አቀፍ አሸባሪዎች በኢትዮጵያ ስማችውንና የሽብር ዘዴአቸውን ቀይረው በቅርብ ዓመታት ውስጥ ብዙ ክርስቲያኖችን በገጀራ ቀልተው፤ በቆንጨራ ቆራርጠው፤ በጦር ወግተው በጩቤ ዘክዝከው፤ በሜንጫ ተልትለው፤ በዱላ ቀጥቅጠው እና በደንጊያ ወግረው ገድለዋል። አስከሬናቸው በጎዳና ጎትተዋል። አስከሬናቸው በአራዊት እንዲበላ አድርገዋል ። ሽማግሌዎችን አርደዋል። ነፍሰጡሮችን አሰቃይተው ገድለዋል። ህጻናትን በወላጆቻቸው ፊት አርደዋል። ሴቶችን፥ በልጆቻቸው፣ በአባቶቻቸው እና በባሎቻቸው ፊት ደፍረዋል። ክርስትያኖች ለዘመናት የደከሙበት ቤት ንብረታቸውን፣ ዘርፈዋል። ቀሪውን ጋዝ እያርከፈከፉ አቃጥለዋል። ክርስትያኖችን በኃይል አስገድደው አስልመዋል። ቤተ ክርስቲያናትን አቃጥለዋል። ክርስትያኖች ከቤታቸውና ከቀዬአቸው ተፈናቅለው በመቃብር ቤቶች በልዩ ልዩ መንግሥታዊ ተቋማት እንዲሁም፣ በግለሰቦች ቤቶች ተጠልለዋል። ለአስከፊም ማኅበራዊ እና ሥነ ልቡናዊ ቀውሶች ተዳርገዋል። አሸባሪዎቹ ክርስትያኖችን የማጽዳት ዘመቻ ብለው በጀመሩት ጭፍጨፋ በኦሮምያ ክልል “ከክርስትያኖች የጠዳ ምድር” በማለት የለዩአቸው አካባቢያዎች አሉ። እነኝህ በክርስትያኖች የደረሱት የዘር ማጥፋት ወንጀሎች በጠንካራ መረጃና ማስረጃ በደንብ የተያዙ ስለሆነ አስፈለጊ ሲሆን ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ማቅረብ እንችላለን።"} {"text": "እኛ አግኝተን ያናገርናችው ሶስት ወንድማማቾች ባቱ ከተማ ዘመድ ቤት ሀዘን ተቀምጠው ቢሆንም አምስት የቤተሰብ አባሎቻቸውን ማለትም አባታቸውን፡ እናታቸውን፡ ወንድም፣ እህታቸውን እና የአጎታቸውን ልጅ በአሰቃቂ ሁኔታ ያሳጣቸው ድርጊት ግን የተፈጸመው ከባቱ 7ኪ.ሜ ርቃ በምትገኘው አዳሚ ቱሉ ከተማ እንደነበር ነግረውናል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ መንግስት ከህወሓት ጋር “ውይይት” በመጠየቅ አሜሪካ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመጣስ ለህወሃት የወንጀል እና የክህደት ድርጊቶች ዓለም አቀፍ ድጋፍ በመስጠት የኢትዮጵያን ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፍላጎት ረገጠች ፡፡"} {"text": "''በጥፍሩም በጥርሱም ለስልጣኑ የሚተጋን መንግስት በሁሉን አቀፍ ትግል መጣል አለብን ብለው ጠብ መንጃ ቢያነሱ ክፋቱ ምን ላይ እንደሆነ አልታይህም እያለኝ ነው፡፡ ለምን በጠብ መንጃ ፍልሚያ ስልጣን መያዝ እንዳለብኝ በግሌ ባይገባኝም አሁን ግን የኢህአዴግ ዓይነት መንግሰት ከደርግ እንዴት እንደሚሻል ማሰብ እያቃተኝ ነው፡፡ የሰላማዊ ትግል ሰራዊት እንዴት እንገንባ ለሚለው ጥያቄ አፋጣኝ ምለሽ ካልሰጠን በስተቀር መንግሰት በግልፅ እየደገፈ ያለው በጠብ መንጃ ሊገዳደሩ የፈለጉት ነው፡፡ በሰላም ያልነውን ሰላም እየነሳን ይገኛል፡፡ መንግሰት ሆይ ሰላም እንድትሆን ሰላም ሰላም ለምንል ዜጎች ሰላም ሰጠን የምር የቀረበ ጥያቄ ነው'' ብቸኛው ተቃዋሚ የፓርላማ አባል የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ ሰሞኑን በጡመራ ገፃቸው ላይ ከፃፉት የተወሰደ"} {"text": "“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው 10 ገጾች ያሉት የውሳኔ ሃሳብ የተዘጋጀው ወረርሽኙ በተለይም በዝቅተኛ የገቢ ደረጃ ላይ ያሉ ነጋዴዎች ላይ የሚያደርሰውን ኪሳራ እንዲቋቋሙ እና የከተማዋ ነዋሪዎች ላይም የኑሮ መወደድን ለመቀነስ ታስቦ እንደሆነ ያስረዳል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ ግብር ከፋዮች ላይ የተፈፃሚነት ወሰን የሚኖረው ይህ የውሳኔ ሀሳብ በደረጃ “ሀ” ፤ “ለ” እና “ሐ” ግብር ከፋዮች ላይ የሚተገበር እና የቫይረሱ ስርጭት እየታየ የሚሻሻል ነው።"} {"text": "- ኢየሱስ, እኔ አሁን መቀበል እና ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር. እኔ እግዚአብሔር ከሙታን አንተ አስነሣው እናምናለን. እኔ አሁን የተቀመጡ ስላልሆንኩ አመሰግንሃለሁ. አንተ እኔን ይቅር አመሰግንሃለሁ እኔም አሁን የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ አመሰግንሃለሁ. አሜን."} {"text": "አይ ፣ የነበሩትን አደጋዎች ጠንቅቄ አውቃለሁ በዚህ ሁኔታ ክልልን እና ስራን በትክክል ለመቀየር ምርጫውን የመረጥኩት! እኔ በሙከራ ደረጃ ላይ ነኝ ፣ ስለሆነም እኔ በጣም እርግጠኛ አይደለሁም ፣ ግን ራሴን ከመኖር ማቆምም አልፈለግኩም ፡፡"} {"text": "ባለቅኔውና ሃያሲው ዮሐንስ አድማሱ ሰኔ 25 ቀን 1961 ዓ.ም ላይ መነን ተብሎ ይታወቅ በነበረው መጽሔት፣ “ተወርዋሪ ኰከብ” የሚል ረጅም ግጥም ፅፏል። ግጥሙን የፃፈው ደግሞ ለዮፍታሔ ንጉሴ ነው። አንዴ ብልጭ ብሎ በሚጠፋው ተወርዋሪ ኰከብ /Shooting Star/ ጋር አመሳስሎት ነው የገለፀው። በትውልድ ውስጥ እንደ ዮፍታሔ አይነት ሰው ብርሃን ሆኖ ወዲያው መጥፋቱን ያስነብበናል።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ከዚያ ሁሉ በኋላ ግን ኢዲዩ ቀስ በቀስ ብዙዎችን አግልሎ፥ በትግራዩ ልዑል መንገሻ ስዩምና በልጃቸው በስዩም መንገሻ እጅ ብቻ የሚዘወር ከዚህ ግባ የማይባል የትግራይ ተዋጊዎች ማገገሚያ፥ ኢዲዩ የሚለውን ስም ብቻ ይዞ የቀረና የታላቋን ትግራይ ጉዳይ ለማስፈጸም የቆመ ነበር፥"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": ""} {"text": "በመሠረቱ የሁለቱ ክልሎች ሕዝቦች በጦርነት የሚፈላለጉበት ምንም ምክንያት የለም፤ ረጅሙን የሀገራችንን ታሪክ ብናይ ባላባት ከባላባት ወይም አንዱ መሥፍን ከአቻው ጋር የያደርገው የ‹‹ገብር፤ አልገብርም›› አይነት መቃቃር ካልሆነ በየትኛውም አካባቢ ቢሆን ሕዝብ በሕዝብ ላይ የዘመተበት፣ ሕዝብ የሕዝብ ጠላት የሆነበት አጋጣሚ በፍጹም አልነበረም፤ የለምም። ዛሬ ከመሬት ተነስተን ሕዝቡን ለጦርነት የምናሰልፍበት ምንም ምክንያት የለም ብለን እናምናለን። ጦርነት በምንም መለኪያ የሚፈለግ ጤናማ ምርጫ አይደለም፤ ችግሮቻችን ሁሉ ፖለቲካዊ በመሆናቸው ፖለቲካዊ መፍትሔ ብቻ ነው የሚያስፈልጋቸው ብዬ አምናለሁ።"} {"text": "“ኢትዮጵያ ከፖለቲካ ለውጡ ወዲህ” በሚል ርዕስ ለታተመውና ዛሬ ይፋ ለተደረገው መጽሃፍ፣ ፅሁፎች ያበረከቱ ምሁራን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በተካሄደ ሥነ ስርዓት ላይ ሐሳባቸውን አካፍለዋል።"} {"text": "የአገሪቱ ሕዝብ እስልምናን እንደ አንድ እምነት ሙስሊሞችን ደግሞ እንደ ማንኛውም የሰው ልጅ በማየት ማህበራዊ ግንኙነቱንና አንድነቱን አልቀነሰም ደግሞም አልለወጠም፡፡ በተለይም የኃይለስላሴውን “ሃይማኖት የግል አገር ግን የጋራ” የሚለውን እያንፀባረቀ መኖሩ የተመሰከረለት ነው፡፡ ብዙዎች ኢትዮጵያ የምትባለው አገር እስልምናና ሌሎች እምነቶች በሰላምና በእኩልነት ያለምንም ችግር ለመኖር እንደሚችሉ እንደምሳሌ የምትቆጠር አገር ናት ለሚሉት ሁሉ መነሻ ነው፡፡"} {"text": "ድሕሪ’ዚ እዋን’ዚ ዛንታ ደቂ’ሕድርትና ካብ ኣእምሮይ ከይተፈልየ ንሓያሎ ዓመታት ምሳይ ጸኒሑ’ዩ። ሎሚ ግና ብፍልጠትን ዕድመን ዝዓበኹም ኮይኑ ግዲ ተሰሚዑኒ፣ ንዘይርእዮን ዘይሰምዖን መዓልካ-ሓደርካ ምባል ኣየገደሰንን።"} {"text": "ከታህሳስ 20 ቀን ጀምሮ በብሔራዊ ቴያትር ጋለሪ የሚጀመረው ዐውደ- ርዕይና የመጻሕፍት ሽያጭ መንፈሳዊ፣ ዓለማዊና ለተማሪዎችና መምህራን አጋዥ የሆኑ፤ እንዲሁም የመጻሕፍት ወዳጆች በየፍላጎታቸው የሚመርጧቸውን ከድሮ እስከ ዘንድሮ ያሉ መጻሕፍት ያካተተ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል።"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "ቃለመጠይቅ የንግግር ስረ መሰረትን ለማሳት በመድረክ ላይ የሚደረግ ንግግር እንዳልሆነ መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ዴፕሎማሲ በማንኛውም ረገድ የቃላት ጦርነት ወይም ደግሞ የጦርነት ዴፕሎማሲ ጦርነት ማለት አይደለም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው በሀገራችን ፍርድ ቤቶች ስላለው ተጨባጭ እውነታ በመዘገብ ረገድ ትልቅ አስተዋፅዖ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡ ይህ \"የፍትህ ጠበቃ\" የሆነ ጋዜጠኛ በተከታታይ የሚያቀርባቸውን ዘገባዎች \"የፍርድ ቤት ውሎ\" በሚለው ልዩ ክፍል ይቀርባሉ፡፡\tView all posts by ጌታቸው ሽፈራው\t"} {"text": "በዚህ Martech Zone ቃለ-ምልልስ ፣ የአይማልታል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና ተባባሪ መስራች ጃኔት ሜሽን እናነጋግራለን ፡፡ ጃኔት ከውስጥ ቡድኗ እና ከውጭ ደንበኞ with ጋር ቀልጣፋ ግብይት ተሟጋች እና ባለሙያ ነች ፡፡ ጃኔት እና ቡድኖ በየቀኑ (ምናባዊ) አቋም ፣ ትብብር ሶፍትዌሮች እና ሳምንታዊ ውድድሮች ላይ በመመርኮዝ to"} {"text": "ሙሌው ምነ በሰላም አገር ነገር ነገር ነገር ‘ጠብ ያለሽ በዳቦ’ ያስብሎታል ከመሬት ተነስተው? የእርሶ ጀጋኑዋ ኢሕአዴግ ወ ወያኔ ራዲዎኑን፣ ቴሌቭዥኑን፣ አንድ-ለ-አምስቱን እንደው ያለ የለለ ገገማ ፕሮፖጋንዳዋን ስትነዛ እኛ ደግሞ ትንሽ መተንፈሻ – ዕድሜ ለኢንተርኔት – ብናገኝ እርሶን እንዲህ አብሰለሰሎት? ሃሰት ከመስሎት፡ ጥሩንበኛም ከሆነ እንደው ካልተስማማዎት ምክኛቶን ዘርዝረው ይጣፉ። እንደው ናድ ናድ ባያርጎት ምን አለበት? እንደ እርሶ ያሉ ‘ሁለቴ እንዴት አደሩ አንዱ ለነገር ነው’ ባይ የሠፈራችን ሙጢ ‘ወ/ሮ ማሲንቆ’ ነበር የሴትዬይቱ ስም። ምነዋ ባልተቃኘ ማሲንቆዎ ጆሮ ሰቅጣጭ ‘ድምፅ’ ለቀቁንብንሳ? ተዚህ በፊት እንደ ጣፉት – የወያኔይቱን ጀግንነት ያሳመሩ መስሎት – በአገር ክህደት የሚያስጠይቅ ውንንጀል ከሻቢያ ጋር ገጥመው የኢትዮጵያን ሠራዊት መውጋቶን አወጉን። ታዲያ በዛ ባሰላው የዕድሜ ባለጠጋ መሆኖን ያሳያል። ዛዲያሳ ምነ እንደ ዕድሜዎ አቅል ቢገዙ ጌታው ሙሌ? ኤዲያ! ያድምጡማ! ረጋ ይበሉዪ?"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "ታሪክ -በዚህ በያዝነው 21ኛው ክፍለ ዘመን- እነዚህ እላይ የተቆጠሩት አመለካከቶች ስህተት ናቸው ብሎ ደግሞ ገና ዱሮ ትክክለኛ ፍርዱን ሰጥቶአል። የአመለካከትና የአእምሮ ለውጥ ማድረግ ያስፈልጋል።"} {"text": "ኢትዮጵያውያን ደግሞ ትልቁ ጥያቄያቸው የደኅንነት ጥያቄ ነው፡፡ ይህች ሀገር በጦርነት ስትታመስ ነው የኖረችው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንኳን ቲርሐቅ የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ አንድ ሚሊዮን ጦር አስከትቶ እስከ ታኅታይ ግብጽ ድረስ ዘምቶ ነበረ፡፡"} {"text": "ኣብ ልቢ ሃድሰን ሰላምን ሓጎስን እዩ ዝነበረ፣ ሞስኡ ንእግዚኣብሄር ድማ ሂወቱ ሃበ። ኣብ እተጸውዖ ዘበለ ንኽዓዪ ድሉው ኮነ። \"ንቻይና ኪደለይ\" በለ እግዚኣብሄር፣ እግዚኣብሄር ክስማዕ ብዝከኣል ድምጺ ብንጹር እዩ እተዛረበ፣ እቲ ጻውዒት ኣዝዩ ንጹር ነበረ፣ እዚ መንእሰይ ከኣ ኣይተወላወለን።"} {"text": "ዕላምኡ፦ ኣብ ሱዳን ፍሉይ ግፋ ይግበር ስለዘሎ፣ ገለ መንበሪ ዘይብሎም ድማ ንዓዶም ክምለሱ ከምዝኽእሉ ስለዝፈልጥ፣ ወይ ጨውዩ ከእትዎም ዕድል ክረክብ ጸጥታውን ፖለቲካውን ውዲት ዘለዎ ጎስጓስ እዩ። ምኽንያቱ ዜጋታትና ንኢትዮጵያ እንተኸይዶም ውሕስነት ስለዝረኽቡ፣ ብኣንጻሩ ድማ ስርዓት ኤርትራ ነቶም ዝደልዮም ክጨውዮም ዕድል የብሉን። ወይ ተገፊፎም ንዓዶም ምምላስ ከምቲ ዝጽበዮ ቊጽሪ ከምዘይረክብ ስለዝፈልጥ እዩ።"} {"text": "“ቴውድሮስ ካሳሁን aka ቴዲ ኣፍሮ ዘፋኝ ብቻ ኣይደለም። በሃገሪቱ ውስጥ ካሉት ይልቁንም ባብዛኛው ሊታረቁ የማይችሉ (divergent) ማህበረ-ፖለቲካዊ እሳቤዎችን በሚያራምዱ ኤሊቶች ከሚመሩት የተለያዩ ቡድኖች መካከል የኣንዱ ግሩፕ political ideologue ነው ቴዲ።”"} {"text": "በዕለቱም ታዳጊ ሚኪያስ ተስፋዬ የአጼ ቴዎድሮስን ገፀ-ባህርይ ተላብሶ መነባንብ ያቀረበ ሲሆን፤ በሌሎች ባለሙያዎች የቀረቡ ግጥሞችና ፉከራዎችም በዓሉን አድምቀውታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንተርኔት ማልዌር እየተጠቀመ በተቃዋሚዎች ላይ ስለላ ያካሂዳል ሲሉ በካናዳው ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲና በዩናይትድ ስቴትሱ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለዶክትሬት ዲግሪ የሚዘጋጁት ዊልያም ማርዣክ እና ሞርጋን ማርኪስ-ቧር ያወጧቸው የክትትል ሪፖርቶች ለሕትመት በቅተዋል፡፡"} {"text": "ትዝ የሚለኝ የሐዲስ አለማየሁ “ፍቅር እስከ መቃብር” ነው። ከውጭ ደግሞ 3ኛ ነው 4ኛ ክፍል ያነበብኩት አንድ የኬንያ ጽሑፍ … አርእስቱ ጠፋኝ … ኸ … ታሪኩ ስለ ማሳዮች ነበር። አዎ ‘The Chiefs Shadow’ መሰለኝ።"} {"text": "“ኣንታ ቍሩብ ሕልና ዘይትገብሩ ተንሲእኩም ኮፍ ዘይተብልዎም ነዞም ሰብኣይ፡” በለት ናብቶም ኣብ ሓንቲ መንበር ተሓቛቒፎም ኮፍ ዝበሉ መንእሰያት ብዓይና እናገንሐት። እቶም መንእሰያት ንሕድሕዶም ተጠማመቱ’ሞ ነቲ ሕቖኡ ሂቡዎም ብዕላል ኣቦይ ባሻይ ተመሲጡ ዝነበረ ሰመረ ደፋፊኦም ተንስኡ። ሰመረ በተግ ኢሉ ንኸሕልፎም ቍሊሕ ክብል ከሎ፡ ኣቦይ ባሻይ “ተባረኹ ዞም ደቀይ” እናበሉ ናብታ መንበር ሓሊፎም ኮፍ በሉ። ሰመረ ደው ኢሉላ ዝነበረት ቦታ በቶም መንእሰያት ስለ ዝተታሕዘት ንዕኦም ሕቖኡ ሂቡ ንቕድሚት ክቐርብ‘ዩ ተገዲዱ።"} {"text": "«እኔ ከጌታዬ በኾነች ግልጽ ማስረጃ ላይ ነኝ፡፡ በእርሱም አስተባበላችሁ፡፡ በርሱ የምትቻኮሉበት ቅጣት እኔ ዘንድ አይደለም፡፡ ፍርዱ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ እውነትን ይፈርዳል፡፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው» በላቸው፡፡"} {"text": "ዜጋታት ኣብ ዝተፈላለየ እዋን ካብ ገበን ነጻ ምዃኖም ዝሕብር ሰነድ ንስራሕ፡ ንቪዛን ካልእን ነገራት ምስዝሓቱ፡ ካብ ኤርትራ ካብ ገበን ነጻ ምዃኖም ዘረጋግጽ ሰነድ ክቕርቡ ይሕተቱ እዮም። ነዚ ካብ ገበን ነጻ እዩ ዝብል ሰነድ ዝህብ ኣብ ፖሊስ ኤርትራ ምክትታል ገበንን ኣሃዱ ኣሸራን እዩ። ኣመልካቲ ኣብ ቤት ጽሕፈትና ቀሪቡ እዚ ዝስዕብ ከማልእ ይግባእ።"} {"text": "ክፍል 5፡ አስፈሪው ጊዜ መምጣት ጀመረ ጦርነቱ በመከላከያ ኃይልና በህወሓት መካከል ሆኖ ሳለ፣ ብዙ ጊዜ የቃል አቀባያችን ንግግሮች ለምን አማራን ማዕከል እንደሚያደርጉ ግራ ይገባኛል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ባህሪ ያላቸው"} {"text": "ኢትዮጵያ ማንም ቅኝ ገዥና ወራሪ ጠፍጥፎ ያልሰራት በመሆኗ ልንኮራ ይገባናል። ኢትዮጵያችን ቅኝ ገዥዎች ሊተክሉባት በአቀዱት ሃይማኖት እጇን ያልሰጠች፣ ለባዕድ ቋንቋ ያልተገዛች የራሷ ቋንቋ ባለቤት እና ሆሄያት ያላት ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር በመሆኗ እንኮራለን። ኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖትን ተቀብላና አማኙንም አክብራ በአንድ ቤት ከክርስትና እምነት ጋር አስተቃቅፋና አቅፋ በኖረች ሀገራችን እንኮራለን። ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የሰው ልጅ መገኛ ታሪካዊ የድንቅነሽ/ሉሲ እናት መሆኗ ያኮራናል። የታሪካዊ ቅርሶች አክሱም፣ ላሊበላ፣ ፋሲለደስ፣ ሐረር ግምብ ወዘተ. ተጠሪ በመሆናችን እንኮራለን። ኢትዮጵያ በረሃን መጋቢ፤ ምድረበዳን ሀገር ያደረገች የዐባይ ባለቤት መሆኗ ያኮራናል። ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የዋልያ/ኒያላ፣ ጭላዳ ዥንዠሮ ዋሻ በመሆኗ እንኮራለን። ኢትዮጵያ ከሰማንያ የማያንሱ የቋንቋ ባለቤትና የጎሳ/ነገዶች እናት በመሆኗ ኑሪልን፣ ክበሪልን እንላለን። የ13 ወር ፀጋ፣ የራሳችን የወራትና ባህላት አቆጣጠር ያለን ብቸኛ የጳጉሜን ባለቤት የመሆናችን ምስጢር ያኮራናል። የትግሬ ጭፈራ፣ የጎጃም እስክስታ፣ የጎንደር አዝማሪ፣ የወሎዬ ከምከም፣ የኦሮሞ ረገዳ፣ የጋምቤላ እምቢልታ፣ የሲዳማ ወላይታ፣ የጉራጌ አሽቃሮ፣ የእስላም ዝያራ፣ የክርስቲያን ሽብሸባ ወዘተ. አድማቂ ባህል ባለቤት ኢትዮጵያችን ታኮራናለች። የገና ጀምበር ቢባልም ቀንና ምሽቱ ያልተዘበራረቀ እኩል አመቻችቶ ለተቸራት ሀገራችን እንኮራለን። መጤነታችን ኢትዮጵያ፣ እድገታችን ኢትዮጵያ፣ ሕይወታችን ኢትዮጵያ፣ ፈጣሪያችን ኢትዮጵያ፣ ሞታችን ኢትዮጵያ በመሆኗ ክብር ይሰማናል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ኮሮና ቫይረስን በሚመለከት ለመከላከል እውቀት አለመኖርና የቫይረሱን ስርጭት በመፍራት ችላ ማለት የሚያስከትለው ውጤት በተለይም በሰሜን ምእራብ ኢትዮጵያ ጎንደር ካሉ እርጉዝ ሴቶች መካከል በተወሰኑት ላይ ጥናት ተደርጎ እ.ኤ.አ14 January 2021\t"} {"text": "ሁሉም ጉርሻዎች, እንዲሁም ተቀማጭ ገንዘብ ከሌለ, በተለያዩ ቅርጾች እና መጠኖች ይመጣሉ. በአብዛኛው, የመስመር ላይ ካሲኖዎች ከሚከተሉት አራት ቅፆች ውስጥ በአንዱ ተቀማጭ ገንዘብ አያገኙም."} {"text": "2. የተለያዩ አካላት በቤተ-ክርስቲያን ውስጥ የሚታዩትን ችግሮች ለመቅረፍ ጥረት አድርገዋል፤ ለብዙ ዘመንም ታግለዋል፡፡ ችግሮቹ ግን ከዕለት ወደ ዕለት ከዘረኝነትና ከገንዘብ ዝርፊያ ተነስተው ወደ ከፋ የስነ-ምግባር ብሉሽነት አደጉ፡፡ ይህ የሚያመለክተው የብዙዎቹ አካላት ድካም የችግሮቹን ምንጮች በማድረቅ ላይ ሳይሆን ችግር ፈጣሪዎች የሚያነሱትን እሳት በማጥፈት ስራ ላይ ተጠምደው እንደነበረ ነው፡፡"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "“ማዕከላዊን እዘጋለሁ፤ ለአገራዊ መግባባት ሲባል እስረኞችን እፈታለሁ” በማለት በአደባባይ የለፈፈው ህወሓት/ኢህአዴግ “ቄሮ” ላይ ዘመቻ በመክፈት በርካታ ማዕከላዊ ለመክፈት ማቀዱንና በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖችን ለማሰቃየት መወሰኑን ይፋ አድርጓል። ይህንኑ የህወሓትን ሃሳብ የሚደግፉ አቀንቃኞቹ “ቄሮ” ማለት “አልሸባብ” ነው፤ እንደ አልሸባብ መታየት አለባቸው እያሉ ነው። የሁለቱም ቃል ትርጉም “ወጣት” ማለት ነው።"} {"text": "የፖለቲካ መብቶችና የህዝብ ነጻነቶችን ጨምሮ የተለያዩ መስፈርቶችን ተጠቅሞ የአገራትን አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም በየአመቱ አለማቀፍ የነጻነት ሁኔታ ሪፖርት የሚያወጣው ፍሪደም ሃውስ የተባለ ተቋም፣ ከሰሞኑም የ2020 የፈረንጆች አመት ሪፖርቱን ይፋ ያደረገ ሲሆን፣\t"} {"text": "HomeAmharicየኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ ኣስፈጻሚ ኮምቴ የድህረ 4ኛ ጠቅላላ ጉባዔ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ከሰኔ 9 – 19 ቀን 2018ዓም ኣካሂዶ በስኬትና በድል ኣጠናቋል።"} {"text": "የኢትዮጵያ፣ ኤርትራና አማራ ክልል ሰራዊት እንዲሁም አፍሪካዊ ያልሆነ ኃይል በትግራይ ህዝብ ላይ ጥቃት እየፈፀሙ ናቸው ብለዋል የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረጽዬን ገብረሚካኤል።"} {"text": ""} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "ቅድሚያ ሴቶች የአሁን ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ነው ራሽኛ ሴቶች ብቻ ሳይሆን, ግምገማዎች ራሽኛ ቅድሚያ አዳዲስ ግምገማዎች ላይ አሁን እና ራሽያኛ ቅድሚያ በቂ ስምዎ አቀፍ ይታያል ግምገማዎች, ጋብቻን, እነዚህ ሴቶች የሚሰጡዋቸውን ማን ናቸው በይፋ ባሎች, ፍቅር እና ደስታ ሆኗል ህይወታቸውን."} {"text": ""} {"text": "Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 220W ኮምፓክት የማያስተላልፍ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "“በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ በሚመራው የብሔራዊ ቡድን ውስጥ የመጠራት እድሉ ሲገጥመኝ እኔ በኢኳቶሪያል ጊኒ የሙከራ እድል ላይ ነበርኩ፤ ከዛም ይሄ ሙከራ አልቆ ወደዚህ ልመጣ ስል የመመለሺያዬን ትኬት ዛሬ፣ ረቡዕ፣ ዐርብ እያሉ አዘገዩብኝና በዛ ምክንያት ነው ወደዚህ ሀገር በመምጣት ቡድኑን ቶሎ ልቀላቀል ያልቻልኩት፤ እዚህ ከመጣሁ በኋላም ወደ ቡድኑ ካምፕ ለመግባት ዘግይቼ ነበርና ለአሰልጣኙ ምንም ነገርን ሳልል ወደ ቤቴ ነበር የተጓዝኩት፤ ከዛም አሰልጣኙ ውበቱ አባተ ሲደውልልኝ ያለውንና ብሔራዊ ቡድኑን ለመቀላቀልም ስለዘገየሁበት ምክንያትም ይቅርታ በመጠየቅ ጭምር አስረዳሁትና ከእሱ ጋር በእዚህ መልኩ ተነጋግረን ለሌላ የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ራሴን እንዳዘጋጅ ነግሮኝ ልንለያይ ቻልን”፡፡"} {"text": "ለምንም ነገር ወሳኙ ነገር ፍቅር ነው ብዬ አምናለው፡፡ ብዙ ጊዜ ጊቢ ውስጥ አብዛኛው ሰው የሚፈላለገው ለጥቅም ነው ለዛም ነው ከጊቢ በኀላ ግንኙነቱ ቀጣይነት የማይኖረው፡፡ ግን ፍቅር ካለ አይደለም ከጊቢ በኀላ ከሞት በኀላም መቀጠል ይቻላል ባይ ነኝ"} {"text": "የ \"SEP\" እገዳ ከፍተኛ የፍቃድ አሰጣጥ ክፍያዎችን ይጠይቃል ፣ ሻርፕ በአእምሮአዊ ንብረት አያያዝ ላይ የተጠረጠረ ነው ኤኤስኤኤ00 ዓለም አቀፍ የኤሌክትሮኒክስ አካላት አከፋፋይ ነው ፣ የ IC"} {"text": ""} {"text": "በተጨማሪም የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት መስጠፌ ሙሃመድ ከስልጣን ለማውረድ ከህወሓት ደጋፊዎች ከሆኑ ከቀድሞ የሶማሌ ክልል አመራሮች ጋር የነበራቸውን ግንኙነት የተመለከተው የቴክኒክ ማስረጃው ÷በተለይም እነ አብዱል ፈታ መሃመድን ለወንጀል ጥምረትና ተሳትፎ አዲስ አበባ በማስመጣት የሆቴል ክፍያ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉም ነው የተገለጸው።"} {"text": "በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ ውስጥ የሚኖር ከሆነ ለአቅመ-አዳም-ተዳዳሪው ተቆጣጣሪ ለመሾም አቤቱታ ያቅርቡ, ስለዚህ ገንዘቡ የሚከፈልበት ሞግዚት አለ. አሳዳጊው እድሜው 18 ዕድሜው እስኪጨርስ ድረስ ገንዘቡን ይይዛል እና ለወዳቸዉን ህፃናት ያከፋፍላል."} {"text": "በመጨረሻም የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ በተሰጡት ሃሳቦች ዙርያ አስተያየት ከሰጠ በኃላ በስብሰባው መደሰቱን እና በርካታ ጠቃሚ ግብዓቶች መገኘታቸው እና አሁንም በዝግጅቱ ማማር ዙርያ ሁሉም ኢትዮጵያውያን አብረው እንዲሰሩ እና በተቀናጀ መልክ ለመስራት እና የኢትዮጵያን ስም ከፍ ለማድረግ ለመስራት ጥሪ አቅርቦ የዕለቱ ስብሰባ ተፈፅሟል።"} {"text": "አዲስ አበባ ከተማ ካላት 54 ሺሕ ሔክታር መሬት 30 ሺሕ ሔክታር የሚሆነው በመሀል ከተማ ይገኛል፡፡ ይኼ ቦታ የመልሶ ማልማት የሚካሄድበት ሲሆን፣ ነዋሪዎችን አንስቶ ወደ ግንባታ መግባት አስቸጋሪና የተወሳሰበ ሆኖ ቆይቷል፡፡"} {"text": "እቲ ሊቀ ኻህናትን እቶም መራሕቲ ኣይሁድን ዚገብርዎ ሓርቢትዎም ነበረ። ነቲ ምስ ጎይታ የሱስ ክርስቶስ እተተሓሓዘ ምልዕዓል ብኸመይ ኪጭፍልቕዎ ይኽእሉ? ንየሱስ ከም ዚቕተል ብምግባር ኣሳልጦ እኳ እንተ ረኸቡ: ደቀ መዛሙርቱ ግን ንየሩሳሌም ብዛዕባ ትንሳኤኡ ብዚገልጽ ወረ መልእዋ። ብኸመይ ስቕ ምባሎም ይከኣል? ምክንያቱ፡ “ሓዋርያቲሁ ከበበ፡እግረ ኣርዳኢሁ ሓፀበ፡ ኮኖሙ ኣበ ወእመ” ማለት፡ ነቲ ከም ኣቦን ኣደን ኮይኑ ዝናበዮም […]"} {"text": "በጎዳና ላይ ሩጫዎች እና በልዩ የአትሌቲክስ ውድድሮች በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡ ሌሎች ክብረወሰኖችም አሉ፡፡ ኃይሌ ገብረስላሴ በዚህ ምድብ ሶስት ሪከርዶች ተመዝግበውለታል፡፡ የመጀመርያው በ20ሺ ሜትር የትራክ ውድድር በ2007 እእእ በቼክ ኦስትራቫ 56 ደቂቃ ከ25.98 ሰከንዶች በማስመዝገብ የያዘው ሲሆን ሌላው ደግሞ በ10 ማይል የጎዳና ላይ ሩጫ በ2005 እኤአ በቲበርግ ሆላንድ ውስጥ 44 ደቂቃ ከ23 ሰከንዶች የጨረሰበት ናቸው፡፡ በ2007 እኤአ ላይ በቼክ ኦስትራቫ በ1 ሰዓት ውስጥ በሚሸፈን ርቀት የተመዘገቡ ሁለት ሪከርዶችንም ኢትዮጵያውያን አስመዝግበዋል፡፡ ይሄውም በ1 ሰዓት ውስጥ በኃይሌ ገብረስላሴ የተሮጠው 21285 ሜትር እና በድሬ ቱኔ የተሸፈነው 18517 ሜትር ርቀት ናቸው፡፡ በተያያዘ በዓለም ትልልቅ ማራቶኖች የቦታዎቹን ሪከርድ በማስመዝገብ የኢትዮጵያ አትሌቶች ከኬንያውን ይፎካከራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ወንዶች ከተያዙ የትልልቅ ማራቶኖች የቦታ ክብረወሰኖች መካከል ባለፈው ሳምንት ቀነኒሳ በመጀመርያው ማራቶኑ ፓሪስ ላይ ያሸነፈበት 2 ሰዓት ከ05 ደቂቃዎች ከ 4 ሰከንዶች፤ በዱባይ ማራቶን በ2008 እኤአ ላይ አትሌት ኃይሌ ያስመዘገበው 2 ሰአት ከ04 ደቂቃ ከ53 ሰከንዶች፤ በኒውዮርክ ማራቶን በ2001 እኤአ ላይ ተስፋዬ ጅፋር በ2 ሰዓት ከ07 ደቂቃዎች ከ43 ሰኮንዶች የሆነ ጊዜ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ የበርሊን፤ የቦስተንና የሮተርዳምን የቦታ ሪከርዶች ኬንያውያን ይዘውታል፡፡"} {"text": "ነጻ የኢንተርኔት አገልግሎት አሪፍ ነው ነገር ግን የተሰረቁ ኩኪስዎች እና መለያዎች አይደሉም። Psiphon ለመገናኘት የሚጠቀሙት አውታረመረብ ምንም አይነት ቢሆን ደህነነቱ የተጠበቀ የኢንተርኔት መንገድ ይሰጦታል።"} {"text": "የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔም ዳግም እንዳይዘነጋ፡፡ማኅበሩ በታዘዘው መሰረት “ሞዴላሞዴል” ይጠቀም:: የቅ/ሲኖዶሱን ውሳኔ በሌሎች ላይ ሲሆን ማወደስ በራስ ላይ ሲመጣ ማንኳሰስ አይቻልም፡፡"} {"text": "እንዲያም ሆኖ በታወቀ ምክንያት በተደበላለቀ ስሜት፣ በተስፋም፣ ይበልጡንም በሰቀቀን ‹‹ሲጠበቅ የቆየው›› መግለጫ የኢሕዴግን ልብ የሚናገር፣ ኢሕአዴግ ራሱ የልቡን የተናገረበት ስለመሆኑ ማወቅ በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡ በጠመዝማዛና በተመሰጠረ ቋንቋ በመጻፉ፣ ድርብ ድርብርብ ትርጉም ጋር ግብ ግብ እንድንገጥም የሚያደርገን በመሆኑ፣ ይህ እንዲህ ማለት ነው ወይስ ሌላ እያልን የተቸገርንበት ድርብርብ አነጋገር የነገሠበት መግለጫ ነው፡፡ ይህንን ለማፍታታትና ጭብጡን ፈታትቶ፣ ለመጠየቅና ለማብራራት የደፈረ የመንግሥት ሚዲያም የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ባለሥልጣንም እስካሁን ብቅ ሲል አላየሁም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ ድህረ-ገጾችና እንደ ፌስቡክ ባሉ የማህበራዊ መገናኛ መድረኮች አማካይነት የሚሰራጩ አንዳንድ መልዕክቶች እየተካሄደ ላለዉ ፀረ-ወያኔ ትግል ከሚሰጡት ጥቅም ይልቅ የሚያስከትሉት ጉዳት የሚያመዝን ይመስላል፡፡ በተለይም በ1960ዎቹና 1970ዎቹ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች ዉስጥ በአንድ ወይንም በሌላ መልኩ ተሣታፊ የነበሩና ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ ፖለቲካ መድረክ ሙሉ በሙሉ ያልተለዩ ወይም በጣም ያልራቁ አንጋፋ ወገኖቻችን የሚያነሷቸዉን ጉዳዮች መሠረት በማድረግ እየተሠራጩ ያሉት አንዳንድ አስተያየቶች የታቃዉሞ ትግላችንን በጣም የሚጎዱ ይመስለኛል፡፡ እነዚህ አንጋፋ ወገኖቻችን በተግባር ካለፉባቸዉና ዛሬም ከሚታዘቧቸዉ ነገሮች ተነስተዉ አገራችን ከወያኔ አገዛዝ ነፃ የምትወጣበትንና ወደ እዉነተኛ የዲሞክራሲ ሥርዓት የምትሸጋገርበትን መንገድ በማመላከቱ ረገድ የጎላ አስተዋፅኦ እያደረጉ መሆናቸዉ አጠያያቂ አይደለም፡፡ ይሁን እንጂ አንዳንዶቹ ምክንያታዊ ያልሆኑ ትችቶችንና አላስፈላጊ ተራ ስድቦችን የመቋቋም ችሎታና ንቆ የማለፍ ትዕግሥት የሌላቸዉ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ በተለይም በአሁኑ ወቅት የየትኛዉም የፖለቲካ ድርጅት አባል ሳይሆኑ ስለአገራቸዉና ስለሕዝባቸዉ የሚያዩትና የሚሰሙት ነገር ዕረፍት ስለሚነሣቸዉና ኢትዮጵያዊነታቸዉ ስለሚያስገድዳቸዉ ብቻ የበኩላቸዉን አስተዋፅኦ ለማድረግ የሚሞክሩት ወገኖቻችን በየድህረ ገጾችም ሆነ በማህበራዊ መገናኛ መድረኮች በተለይም በፌስቡክ ገጾች ላይ በሚተላለፉት ልቅና ስሜታዊ አስተያየቶች ብሎም ስድቦች ምክንያት ተስፋ ቆርጠዉ ራሣቸዉን ከአገራቸዉ ጉዳይ ለማራቅ ይገደዱ ይሆን? ብዬ እሰጋለሁ፡፡ ይህችን አጭር መልዕክት በዚህ ርዕስ ሥር ለመጻፍ ያነሣሣኝም ይኸዉ ስጋቴ ነዉ፡፡"} {"text": "– ቅርንጫፎችዋ እስከ ባህር፣ ቡቃያዋም እስከ ወንዙ ዘረጋች የተባለው ለእስራኤል የተሰጣቸው የተስፋይቱ ምድር የተዘረጋቸው ከሜዲትራንያን /ታላቁ/ ባህር እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ በመሆኑ ነው/ ዘፍ-34-5፣ መዝ-72-8/ /st.Augstine, Exposition on the Psalms, /"} {"text": ""} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ረሃብ፣ ወረርሽኝና ተስቦ እየደጋገመ ሀገሪቱን ሲመታና ሲያደቅቅ እናገኛለን፡፡ እያንዳንዱን የመከራ ጊዜ በጸሎትም፣ በእሳትም፣ በሞትም ስናሸንፈው ሌላ መከራ የማይመጣ ይመስል ያኛውንና ያለፈውን እንዴት እንደተወጣነው ብቻ በመተረክና በመዝፈን ጊዜውን እንጨርሰዋለን፡፡ ያም የመከራ ዘመን ጊዜውን ጠብቆ እንደገና ይመጣል፡፡"} {"text": ""} {"text": "PreviousPrevious post:ምግብን ከባዕድ ነገር ጋር መቀላቀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ለፌዴራልና ክልል ተቆጣጣሪ አካላት ውይይት በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡NextNext post:የኢትዮጵያ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አመራሮችና ሠራተኞች በቃሊቲና ሞጆ ከተማ ችግኝ ተከሉ፡፡"} {"text": "ታማኞች ሆዳቸው ካልጎደለ አይናከሱም። ሰለዝህ ሆዳቸውን ሞልቶ ፡ ሰው የሚመስሉ ውሾች ማትረፍ ይቻላል። ዋናው ነገር፡ አስበልጦ የሚከፍል ካገኙ ሊናከሱ ይችላሉና፡ በዓይነቁራኛ መጠበቅ ነው።"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "በዚህ መካከል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የስልጣን ዘመን ቢያልቅስ? አሁንም ሊታደስ ይችላል። ያለዚያማ መንግሥት ተጨማሪ ስልጣን ያስፈልገዋል እየተባለ የስራ ዘመኑ ስላለቀ መታደስ አይችልም ማለትማ ሀገርንና ህዝብን ለላቀ ችግር የሚያጋልጥ ነው። ስለዚህ ምንም እንኳ የምክር ቤት የስልጣን ዘመን አምስት አመት ነው ቢልም፥ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንቦች መሰረት ምርጫው ሊራዘም ይችላል።"} {"text": "ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ አስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል |"} {"text": "WoopShop: - የመስመር ላይ ግብይት እጅግ በጣም ጥሩው ጣቢያ ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ምርጡን ማግኘት ከፈለጉ በትክክለኛው ቦታ ላይ ነዎት ፡፡ ልብሶችን ፣ ጫማዎችን ፣ መለዋወጫዎችን ፣ ጌጣጌጦችን ፣ የግል እንክብካቤ ምርቶችን እና ሌሎችንም ጨምሮ በርካታ የሸቀጣ ሸቀጦችን የሚያስተናግድ WoopShop ለፋሽን እና ለአኗኗር የመጨረሻ መድረሻ ነው ፡፡ የቅጥ መግለጫዎን ወቅታዊ በሆኑ ዕቃዎች ውድ ሀብታችን እንደገና ለማብራራት ጊዜው አሁን ነው። የእኛ የመስመር ላይ መደብር የቅርብ ጊዜውን በዲዛይነር ምርቶች በቀጥታ ከፋሽን ቤቶች ያመጣልዎታል። ከቤትዎ ምቾት በመስመር ላይ በ WoopShop መግዛት እና ተወዳጆችዎን በበርዎ በር እንዲደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ ፡፡ ምርጥ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያ እና ከፍተኛ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያ ለፋሽን ልብስ ፣ ጫማ ወይም መለዋወጫ ይሁኑ ፣ WoopShop ተስማሚ የፋሽን ጥምረት እና ተግባራዊነት ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች ፡፡ ለተለያዩ ጊዜያት ሊገዙዋቸው ከሚችሏቸው የአለባበሶች አይነቶች ጋር ሲመጣ ሰማዩ ወሰን መሆኑን ትገነዘባለህ ስማርት የወንዶች ልብሶች - በ WoopShop ላይ ስማርት መደበኛ በሆኑ ሸሚዞች እና ሱሪዎች ፣ በቀዝቃዛ ቲ-ሸሚዞች እና ጂንስ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አማራጮችን ያገኛሉ ፡፡ ወይም የኩርታ እና የፓጃማ ጥምረት ለወንዶች ፡፡ አመለካከትዎን በታተሙ ቲሸርቶች ይልበሱ ፡፡ ከቫርስስ ቲ-ሸሚዞች እና ከተቸገሩ ጂንስ ጋር ወደ ኋላ-ካምፓስ ንዝረት ይፍጠሩ ፡፡ ጊንግሃም ፣ ጎሽ ወይም የመስኮት-ንጣፍ ቅጥ ፣ የተረጋገጡ ሸሚዞች ተወዳዳሪ የማይሆኑ ብልህ ናቸው ፡፡ ብልጥ ተራ እይታን በቻኖዎች ፣ በተሸፈኑ ጂንስ ወይም በተከረከሙ ሱሪዎች ያዋህዷቸው ፡፡ በብስክሌት ጃኬቶች ቄንጠኛ የተደረደሩ እይታዎችን ይምረጡ። ውሃ መቋቋም በሚችሉ ጃኬቶች ውስጥ በድፍረት በደመና አየር ውስጥ ይሂዱ ፡፡ በማንኛውም ልብስ ላይ እምነት እንዲጥልዎ የሚያደርግዎትን የሚደግፉ ልብሶችን ለማግኘት በውስጣችን የውስጥ ክፍል ውስጥ ያስሱ ፡፡ ወቅታዊ የሴቶች ልብሶች - በ WoopShop ለሴቶች የመስመር ላይ ግብይት ሙድ ከፍ የሚያደርግ ተሞክሮ ነው ፡፡ ሂፕን ይፈልጉ እና በዚህ ክረምት በቻኖዎች እና በታተሙ ቁምጣዎች ምቹ ሆነው ይቆዩ። በትንሽ ጥቁር ልብስ ለብሰው ቀንዎ ላይ ሞቃታማ ሆነው ይመልከቱ ፣ ወይም ለ ‹ሽፍታ› ቀላ ያለ ልብሶችን ይምረጡ ፡፡ የጭረት ቀሚሶች እና ቲ-ሸሚዞች የባህር ላይ ፋሽን ፋሽንን መንፈስ ይወክላሉ ፡፡ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ከባርዶት ፣ ከትከሻ ፣ ሸሚዝ-ቅጥ ፣ ብሉዝ ፣ ጥልፍ እና የፔፕል ጫፎች መካከል ተወዳጆችዎን ይምረጡ ፡፡ በቀጭኑ በሚለብሱ ጂንስ ፣ ቀሚሶች ወይም ፓላዛዎች ያጣምሯቸው ፡፡ ከርቲስ እና ጂንስ ለቅዝቃዛው የከተማ ነዋሪ ፍጹም ውህደት-አልባሳት ጥምረት ያደርጋሉ ፡፡ እንደ ሠርግ ባሉ ትላልቅ ማህበራዊ ዝግጅቶች ላይ ታላላቅ ሳሮቻችን እና ሊሄንጋ-ቾሊ ምርጫዎች ፍጹም ናቸው ፡፡ የሳልዋር ካሚዝ ስብስቦቻችን ፣ ኩርታዎቻችን እና የፓቲያላ ልብሶቻችን ለመደበኛ ልብስ ለመልበስ ምቹ አማራጮችን ያደርጉላቸዋል ፡፡የጫማ ጫማዎች - አለባበሱ ሰውየውን ቢያስቀይረውም ፣ የሚለብሱት የጫማ አይነት የአንተን ማንነት የሚያንፀባርቅ ነው ፡፡ እንደ ስኒከር እና እንጀራ ያሉ ወንዶች ላሉት መደበኛ ባልሆኑ ጫማዎች ውስጥ የተሟላ አሰላለፍን እናመጣብልዎታለን ፡፡ በብሮሾችን እና በኦክስፎርድ ለብሰው በሥራ ቦታ የኃይል መግለጫ ያቅርቡ ፡፡ ለወንዶች እና ለሴቶች በሩጫ ጫማዎች ለማራቶን ይለማመዱ ፡፡ እንደ ቴኒስ ፣ እግር ኳስ ፣ ቅርጫት ኳስ እና የመሳሰሉት ላሉት የግለሰብ ጨዋታዎች ጫማዎችን ይምረጡ ፡፡ ወይም በጫማዎች ፣ በተንሸራታቾች እና በተንሸራታች-ሰጭዎች በሚሰጡት ተራ ቅጥ እና ምቾት ውስጥ ይግቡ ፡፡ ፓምፖችን ፣ ተረከዙን ቦት ጫማዎችን ፣ የሽብልቅ ተረከዙን እና የእርሳስ ተረከዙን ጨምሮ ለሴቶች የሚሆኑ የፋሽን ጫማዎችን አሰላለፍ ያስሱ ፡፡ ወይም በሚያምር እና በብረት በተሠሩ ጠፍጣፋዎች አማካኝነት በጣም ጥሩውን ምቾት እና ቅጥን ይደሰቱ ቄንጠኛ መለዋወጫዎች - WoopShop ልብሶችዎን በትክክል የሚያሟሉ ለክፍል መለዋወጫዎች ምርጥ የመስመር ላይ የገቢያ ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ ዘመናዊ አናሎግ ወይም ዲጂታል ሰዓቶችን መምረጥ እና ከቀበቶዎች እና ማሰሪያዎች ጋር ማመሳሰል ይችላሉ። አስፈላጊ ነገሮችዎን በቅጡ ለማከማቸት ሰፊ ሻንጣዎችን ፣ ሻንጣዎችን እና የኪስ ቦርሳዎችን ይምረጡ ፡፡ አነስተኛ ጌጣጌጦችን ወይም ታላላቅ እና የሚያብረቀርቁ ቁርጥራጮችን ቢመርጡም የእኛ የመስመር ላይ የጌጣጌጥ ስብስብ ብዙ አስደናቂ አማራጮችን ይሰጥዎታል ፡፡Fun እና frolic - በ WoopShop ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ሙሉ ደስታ ነው ፡፡ ትንሹ ልዕልትዎ የተለያዩ ልዩ ልዩ ቆንጆ ልብሶችን ፣ የባለር ጫማዎችን ፣ የጭንቅላት ማሰሪያዎችን እና ክሊፖችን ይወዳል ፡፡ ከእኛ የመስመር ላይ መደብር ውስጥ የስፖርት ጫማዎችን ፣ ልዕለ ኃያል ቲ-ሸሚሶችን ፣ የእግር ኳስ ማልያዎችን እና ሌሎችን በማንሳት ልጅዎን ያስደስተው ፡፡ የሚንከባከቡ ትዝታዎችን ሊፈጥሩባቸው የሚችሉባቸውን የአሻንጉሊት ስብስቦችን ይመልከቱ ፡፡ ውበት እዚህ ይጀምራል - በተጨማሪም ከ ‹WoopShop› የግል እንክብካቤ ፣ ውበት እና ቆንጆ ምርቶች ጋር ቆንጆ ቆዳን ማደስ ፣ ማደስ እና ማሳየት ይችላሉ ፡፡ ሳሙናዎቻችን ፣ የገላ መታጠቢያ ገንዳዎች ፣ የቆዳ መንከባከቢያ ክሬሞች ፣ ሎሾች እና ሌሎች አዩቬይድ ምርቶች እርጅናን የሚያስከትለውን ውጤት ለመቀነስ እና ተስማሚ የማፅዳት ልምድን ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ የተቀየሱ ናቸው ፡፡ የራስ ቆዳዎን በንጽህና እና ሻምፖዎችን እና ፀጉርን በሚጠብቁ ምርቶች uber-stylish ያድርጉ ፡፡ ተፈጥሮአዊ ውበትዎን ለማሳደግ ሜካፕ ይምረጡ ዎፕፕፕ የመኖሪያ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥ ሊያግዝ ከሚችል ምርጥ የመስመር ላይ የግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በመኝታ ክፍሎችዎ ውስጥ በአልጋ ልብስ እና መጋረጃዎች ቀለም እና ስብዕና ይጨምሩ። እንግዶችዎን ለማስደመም ዘመናዊ የጠረጴዛ ዕቃዎችን ይጠቀሙ ፡፡ የግድግዳ ማጌጫ ፣ ሰዓቶች ፣ የፎቶ ፍሬሞች እና ሰው ሰራሽ እጽዋት በቤትዎ ውስጥ በማንኛውም ጥግ ​​ላይ ህይወትን እንደሚተነፍሱ እርግጠኛ ናቸው ፡፡ በጣትዎፕስዎ ላይ ተመጣጣኝ ፋሽን በዓለም ላይ ፋሽን ለሁሉም ተደራሽ ከሚሆኑባቸው ልዩ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በገበያው ውስጥ የቅርብ ጊዜውን የንድፍ ልብስ ፣ ጫማ እና መለዋወጫ ለመመልከት አዲስ መጤዎቻችንን ይመልከቱ ፡፡ በአለባበስ በየወቅቱ በጣም በሚያምር ዘይቤ ላይ እጆችዎን ማግኘት ይችላሉ ፡፡ እንዲሁም በሁሉም የህንድ የበዓላት ቀናት ውስጥ ምርጥ የሆነውን የብሄር ፋሽንን ማግኘት ይችላሉ። በጫማ ፣ ሱሪ ፣ ሸሚዝ ፣ ሻንጣዎች እና ሌሎችም ላይ በየወቅቱ የምናደርጋቸው ቅናሾች እንደሚደነቁ እርግጠኛ ነዎት ፡፡ የወቅቱ መጨረሻ ሽያጭ ፋሽን በማይታመን ሁኔታ ተመጣጣኝ በሚሆንበት ጊዜ የመጨረሻው ተሞክሮ ነው ሱፕ ኦንላይን በ WoopShop በተሟላ መተማመን WoopShop ከሁሉም የመስመር ላይ መደብሮች ምርጥ የሆነው ሌላኛው ምክንያት እሱ የሚያቀርበው ሙሉ ምቾት ነው ፡፡ ተወዳጅ ምርቶችዎን ለተለያዩ ምርቶች የዋጋ አማራጮች በአንድ ቦታ ማየት ይችላሉ ፡፡ ለተጠቃሚ ምቹ የሆነ በይነገጽ በምርጫዎ ሂደት ውስጥ ይመራዎታል። የተሟላ መጠን ሰንጠረtsች ፣ የምርት መረጃ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምስሎች ምርጥ የግዢ ውሳኔዎችን እንዲያደርጉ ይረዱዎታል ፡፡ የክፍያ አማራጮችዎን በካርድም ሆነ በጥሬ ገንዘብ አቅርቦት ላይ የመምረጥ ነፃነትም አለዎት። የ 15 ቀናት ተመላሽ ፖሊሲ እንደ ገዢ የበለጠ ኃይል ይሰጥዎታል። በተጨማሪም ለተመረጡት ምርቶች የመሞከር እና የመግዛት አማራጭ ደንበኞችን ወዳጃዊነት ወደ ቀጣዩ ደረጃ ያደርሰዋል ፡፡ ከቤትዎ ወይም ከሥራ ቦታዎ በምቾት ሲገዙ ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ይደሰቱ ፡፡ የ Android | የ iOS"} {"text": "አቶ ጌታቸው ረዳ ውህደቱ ስህተት መሆኑን ለማሳየት ከጠቀሳቸው ምክንያቶች ምክንያቶች አንዱ “’በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ አባላት ያቋቋሙት የሚሳሱለትን ድርጅት ዘጠኝ ሰዎች ሄደን ልናፈርስ ወስነናል’ ለማለት የሚያስችል ሞራልና ብቃት የለንም” የሚል ነው። በመጀመሪያ ደረጃ የአንድ ውሳኔ አግባብነት የሚመዘነው በሞራልና ብቃት ሳይሆን በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ እና በኢትዮጵያ የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሕግ አንፃር ነው።"} {"text": "ምክትል ኮሚሽነር በዚህን ወቅት ጁንታው ከተሞችን ለቆ ከመሸሹ በፊት በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የነበሩ ወንጀለኞችን መሳሪያ አስታጥቆ በመልቀቅ በከተሞች አካባቢ ዝርፊያ እንዲፈጽሙ ማድረጉን ነው የገለጹት።"} {"text": "በመገኘት ጠንካራ መሆኗ፤አዝዕርትን በማዳቀል የተሸለ ምርት እና ጥንካሬ ማግኘት መቻሉ ወዘተ/የተለያዩ ጽንፍ መሆናቸውን እናሰተውል/ ለዚህ አባባል በመጠኑ ማሳያ ሊሆኑ ይችላሉ ብዬ አማናለሁ፡፡እንደዚሁ ሁሉ የተቃረኑ ሀሳቦች ሲመጡ ና ሂስ ሲሰጣጡ እኛ አንባቢያን የተሸለ ግንዛቤ እና እውቀት ማግኘት እንድንችል ይረዳና የሚል ግምት አለኝ፡፡"} {"text": "ከአፈፃፀም እና ከሚጣለው ቅጣት አንፃር እንደ ከባድ ስርቆት፣ የጉምሩክ ወንጀሎች፣ አስድዶ መድፈር ወንጀልና ሌሎች ከበድ ያሉ የወንጀል ጉዳዮችን ክስ ቀርቦ በፍርድ ቤት መዝገብ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ የሚወስደው ጊዜ፡-"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ኢትዮጵያ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር የፌዴራል፣ የክልል፣..."} {"text": "የሊቲየም ባትሪዎች ጥበቃ ያስፈልጋቸዋል ፡፡ የ 18650 ሊቲየም ባትሪ መከላከያ ሰሌዳ ከሌለው በመጀመሪያ ሊቲየም ባትሪው ምን ያህል እንደሚሞላ አታውቁም ሁለተኛው ደግሞ ያለ መከላከያ ቦርድ ማስከፈል አይቻልም ምክንያቱም የመከላከያ ቦርድ ከሊቲየም ጋር መገናኘት አለበት ፡፡ .."} {"text": "ሰሞኑን የደሞዝ ጭማሪ እንደሚደረግ ተነግሯል።ይህ የደሞዝ ጭማሪ የሚያመላክተው ሁለት መሰረታዊ ነገሮችን ነው።አንደኛው የብር የመግዛት አቅም መቀነሱን በእዚሁም ሳብያ ገበያ ላይ ያለችውን ምርትም ሆነ ከውጭ የሚገባውን ለመግዛት አለመቻሉ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ላለፉት ዓመታት የደሞዝ ጭማሪ ያላየውን ሰራተኛ የኑሮ ውድነቱን የሚመጥን ጭማሪ የተደረገ በማስመሰል መጪውን ምርጫ አስታኮ የሚደረግ ጭማሪ ነው።"} {"text": "እንደ እኔ የዲ/ን ዳኒኤልን ሃሳብና ኣፃፃፍ ስልቱን ካለመረዳት ካልሆነ በስተቀር ኣፄ ቴዎድሮስን ማሳነስ ፈልጎ ኣይመስለኝም። ክብራቸውን ለቅድስቲቱ ሃገር ኣንድነት ያደረጉትን ኣስተዋፅኦ በሚገባ ያውቃል...ይፅፋልም። የኣፄ ቴዎድሮስ …ክፍተት ሁሉ ኢትዮጱያዊ ያውቃል ... ግን ጥንካሬኣቸው ይበልጣል... ዲ/ን ዳኒኤልም ይህንን ያውቃል.. ተረድቶኣልም።"} {"text": "በከፊል የሩሲያ የጦር ጄቶች በሶሪያ አማፂያን ላይ እያደረሱ ነው በሚባለው ተከታታይ ድብደባ ምክንያት ተባብሷል ለሚባለው የአሌፖ የስደት ቀውስ መፍትኄ ለመሻት ሩሲያና ቱርክ በቅርበት እየሠሩ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡"} {"text": "የተቀሩትን ምክንያቶች ያንብቡ እና ትንሽ የተሻሉ የ GDP ጉድለቶች እና ልዩነቶችን ይረዱ እና ምናልባትም ለአስተሳሰባችን አስተዋፅኦ ያደረጉ ፣ ገፁን ​​ይጎብኙ GDP: ተኳሃኝ ያልሆነ እድገት እና ሥነ ምህዳር?"} {"text": "~ የጃፓን ሶፍት ባንክ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወንድ ልጅ ከቀጣዩ ወር ጀምሮ በየወሩ 300 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለሽያጭ እንደሚያቀርብ አስታወቁ።ለዚህም ከቻይናው ቢዋይዲ የተሽከርካሪ አምራች ኩባንያ ጋር ውል አስሯል።ቢዋይዲ የተሽከርካሪ ሽያጭ በመቀዛቀዙ ማስክ በማምረት ላይ ይገኛል።"} {"text": "“አዲስ ብራንድ መድኃኒት ለማስተዋወቅ ለሐኪሞች ብዙ ብር መክፈል ያስገልጋል፡፡ በፋርማሲ የተመረቁ ደላሎች በየፋርማሲው እየሄዱ ማስተዋወቅ አለባቸው፡፡ ሥራው የሚሠራውም በዱቤ በማከፋፈል ነው፡፡” የሚለው የመድኃኒት የሽያጭ ባለሞያ፣ አሁን በቁጥር በብዛት የተከፈቱ ፋርማሲዎች ሁሉም የዱቤ ተጠቃሚዎች ካልሆኑ መድኃኒት ለመረከብ ፍቃደኞች አይሆኑም ሲል ያብራራል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው ምንም እንኳን መፅሐፈ ሄኖክ አከራካሪ ቢሆንም በአጠቃላይ ለሰው ልጆች የሀይማኖት ጥናት የሚሆኑ በርካታ ጠቃሚ መልእክቶችና ታሪኮች ያሉት እንደሆነ ምሁራን ይስማማሉ።"} {"text": ""} {"text": "ሌላው የሴማዊ ቋንቋዎች መለያ ደሞ ብዙዎች ግሶች ባለ ሥወስት ሆሄ/ፊደል መሆናቸው እና በብዙዎች ሴማዊ ቋንቋዎች ተመሳሳይነት ያላቸው መሆኑ ነው፡፡ በአማርኛ ቋንቋም ባለ ሥወስት ፊደል ግሶች እጅግ በጣም የተለመዱ ናቸው፡፡ በ “ቀ” ፊደል ከሚጀምሩ ባለ ሥወስት ሆሄ ግሶች መካከል ልጥራ ብል፤ ቀበጠ፣ ቀበለ፣ ቀበረ፣ ቀደደ፣ ቀደመ፣ ቀደሰ፣ ቀወረ፣ ቀወጠ፣ ቀወሰ፣ ቀዘነ፣ ቀዘፈ፣ ቀጠጠ፣ ቀጠለ፣ ቀጠነ፣ ቀጠፈ፣ ቀጠረ፣ ቀጨጨ፣ ቀጨመ፣ ቀየሰ፣ ቀየረ፣ ቀየደ፣ ቀየጠ፣ ቀለለ፣ ቀለመ፣ ቀለደ፣ ቀለበ፣ ቀለዘ፣ ቀለጠ፣ ቀለሰ፣ ቀመመ፣ ቀመሰ፣ ቀመረ፣ ቀመለ፣ ቀነሰ፣ ቀነፈ፣ ቀነተ፣ ቀሰፈ፣ ቀሰረ፣ ቀሠሠ፣ ቀሰተ፣ ቀሸረ፣ ቀፈፈ፣ ቀፈተ፣ ቀሰጠ፣ ቀሰመ፣ ቀቀለ፣ ቀረረ፣ ቀረበ፣ ቀረጠ፣ ቀረፈ፣ ቀተለ፣ ቀተረ እያለ ይቀጥላል፡፡ አይበቃኝም? በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ ያሉትን ባለ ሥወስት ሆሄ ቃሎች በሙሉ ልዘርዝር ብል እስክሪብቶና ወረቀት ብቻ ሳይሆን ዕድሜዬም ላይበቃኝ ይችላል፡፡"} {"text": "ቀጣይ ዓመት ጥር ወር ላይ በካሜሩን የሚካሄደው ይህ ውድድር ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እንዲካሄድ ታስቦ ኢትዮጵያ በቂ ዝግጅት ባለማድረጓ የአዘጋጅነት ኃላፊነቱ ለካሜሩን መሰጠቱ ይታወሳል።"} {"text": "“ፀሎታችን በቤታችን” በሚል መሪ ቃል ከእንግዲህ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከጎናችን ሊቆም ይገባል የሚሉ በሳውዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች እስካሁን ሳውዲ አረቢያ ምድር ላይ ህይወታቸው አልፎ የቀብር ስረአታቸው በወጉ ሳይፈፀም የቀሩ ወገኖችን ሰም ዝርዝር ዲፕሎማቱ ለቤተሰቦቻቸው በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መ/ቤት በኩል ይፋ ማድረግ እንደሚገባቸው ገልጸው ወድፊት እንደዚህ አይነቱ አሳዛኝ ታሪክ በዜጎቻችን ላይ እንዳይደገም ኤምባሲው ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር የጋራ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ በአሰቸኳይ እንዲቋቋም ጠይቀዋል።"} {"text": "፩)ኮምፕዩተር ውስጣዊ አካል አለው፡፡ ትእዛዝ ለመቀበልና ለማሰብ ሰዋዊ ያልሆነ ጭንቅላት አለው፡፡ ይኸ ጭንቅላት ፕሮሰሶር / Processor ይባላል፡፡ ሰነዶችና ዴታወችን ማስቀመጫ ካዝና አለው፡፡ ይኸ ካዝና ሃርድ-ድራይቨ / Hard drive ይባላል፡፡ የሚታዩ ነገሮችን ማሳያው ላይ እየታዩ እንዲቆዩ የሚያደርግ ራም / RAM ወይም ጊዚያዊ ተሸካሚ የሚባል ጉልበት አለው፡፡ ድምጽ እንዲከናወን የድምጽ ካርድ / Sound Card አለው፡፡ ቪዴወ እንዲታይ የቪዴወ ካርድ / Graphic Card አለው፡፡ ሁሉም አካሎቹ እርስ በርስ ግንኙነት እንዲያደርጉና ትእዛዝ እንዲቀባበሉ እናት-ካርድ / Motherboard የሚባል ዋና ካርድ ላይ በየቦታቸው ይሰካሉ፡፡"} {"text": "ለመንደርደሪያ ያህል ይህን ካልኩ ዋና ርዕሴ ወደ ሆነው ”ፕሮቴስታንታዊ ኢትዮጵያዊነት” ላይ ልመለስ፤ እነዚህ ወገኖች ቁጥራቸው በየጊዜው እየጨመረ የሚሄድ ሲሆን ለዚህም ምክናያት የሆናቸው የሚሰጡት ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በማተኮሩና እንዲሁም ባህላዊ ከሆነው ከኦርቶዶክሱ ዓይነት አሰጣጥ ለየት ያለ በመሆኑ እንደሆነ ብዙዎቹ ያሰምሩበታል፡፡"} {"text": "ኦነግ ኦፌኮ እና ኦብፓ ጥምረት ከመሠረቱ ወዲህ የአዲስ አበባውን የሚሊኒየም አዳራሽ ጨምሮ በምስራቅ ኦሮሚያ ከደጋፊዎቻቸው ጋር ተገናኝተዋል ፤ ስሜታዊ ሊባሉ የሚችሉ ንግግሮችን አድርገዋል። ለቀጣዩ ምርጫ መወዳደሪያ አጀንዳችን ይሆናል ያሉትን ሃሳባቸውን በየመድረኩ አንጸባርቀዋል።"} {"text": "ስሜ አይጠፋም። ምክንያቱም ስም የሌለው ስሙ አይጠፋም። ስም ለማጥፋት መጀመርያ ስሙ መኖር አለበት። አሁን ግን ስሙ የለም። ስም ለሌለው ሰው ስም ለማጥፋት የሚደረግ ዘመቻ ስም መፍጠር ነው የሚሆነው። ስለዚህ ስም ለማጥፋት ሲሉ ስም ይፈጥሩልኛል። እናም ይተውታል የሚል ግምት አለኝ። አጀንዳው የተነሳው እኔን ለማደናገጥ ታስቦ ሊሆን ይችላል።"} {"text": "ናይ ኦርንሾልድስቪክ ገጠራትን፤ ከባቢን ከተማታትን፤ ነንበይኑ ዝኾነ ናይ መቐመጢ ዕድላት ይህበካ እዩ። እቲ ኣዝዩ ልሙድ፤ እቲ ናይ ቪላታት-መቐመጢ እዩ። ናይ ገዛውቲ-ዋጋታት ምስ ካልእ ኣወዳዲርካ፤ ንእቶት ሓደ ስድራቤት፤ ሕስር ዝበለ እዩ። ኣብዘን ዝሓለፋ ዓመታት፤ ኣብ ዝተፈትወ ቦታ፤ ካብ ማእከል እቲ ከተማ፤ ሓደ ኣንጎሎ ፍንትት ኢሉ፤ ሓደስቲ መቐመጢ ርሽናት ተሰሪሑ ኣሎ።"} {"text": "የኢትዮጵያ ሕዝብ ላለፉት25 ዓመታት በአሸባሪውና በፋሽስቱ ወያኔ ቁጥጥር ሥር ከወድቀበትጌዘ አስቶ የፍዳ ዓመታትን እያሳለፈ ሲሆን በእነዚህ ረጅም የመከራ ዓመታት አንድም ቀን ወያኔን ከመታገል የተቆጠበበት ጊዜ ግን አልነበረም:: ወያኔ የማህበረሰቡን እሴትበቁጥጥር ስር ለማስገባት በአካሄደው አረመኔያዊ ድርጊት አሉ የሚባሉትን ማህበራዊ እሴቶቻችንን በሙሉ ተራ በተራ ያፈራረሳቸዉና በራሱ አሻንጉልቶች በመተካት ፀረ ማህበረሰብ ዘመቻውን በሰፊው ገፍቶበታል። ይህ አንባገነን ሥርዓት ኢትዮጵያ እንደሃገር ሕዝቧምእንደ ሕዝብ ቀድሞ በነበረዉ ሃገራዊ ትስስር እንዳይቀጥል ለእኩይ ዓላማዉ ሲል ብቻ የሃገሪቷን ሕዝቦች በዘርና በቋንቋ በመከፋፈልየሃገሪቷን ሕዝቦችን ሲያጣላና እርስ በርሳቸዉ እንዳይተማመኑ በከፍተኛ ጥንቃቄ የሰራና በሃገሪቷ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ማህበረሰቦችወይም ብሄረሰቦች ከራሳቸው ዘር ውጭ ሌላውን ማመን የማይችሉበት ሁኔታ ውስጥ እየገቡ ለመሆናቸው በቅርቡ እየተፈፀሙ ያለውድርጊት ከበቂ በላይ ማስረጃ ነው። በጋራ ሁላችንም በሰውነታችን ብቻ ልንቀበላቸው የሚገቡ፣ ዘርን፤ ቋንቋንና ባህልን ተሻግረውሊያስተሳስሩን የሚገቡ ጉዳዮቻችንን እያፈራረሳቸዉ ይገኛል።"} {"text": "ቀዳመይቲ እመቤት ሚቸል ኦባማን ድሕሪ ቁሩብ ሰዓታት ቀዳመይቲ እመቤት ኣሜሪካ ዝኾነ መላንያ ትራምፕ ኣብ ጽንብል ቃለ መሓለ ፕረዝደንት ዝኻየደሉ ካፒቶል ሂል በጺሐን።"} {"text": "እንደሚታወቀው፣ “ELA” የፌደራል አስፈፃሚውን የሕገ-መንግስት “ይተርጎምልኝ” አቋም ደግፎ፣ ለሕገ-መንግስት ጉዳይ አጣሪ ጉባኤው 12-ገፅ አስተያዬቱን (Amicus Curiae/Brief) በአስተያዬት መስጫው የመጨረሻ ቀን፣ ግንቦት 07፣ 2012 ዓ.ም ከባለ ሶስት ነጥብ የአቋም መግለጫ ጋር አቅርቧል (5)።"} {"text": "ናይ ሓታቲ ዑቅባ መንነት ካርድ ትቅበል። እዚ ድማ ዶኩመንት መንነት ይኸውን። ስምካ ኣብ ግዜ ምእካብ ሓበሬታ ኣብ ፈለማ ቃለ መሕትት ኣብ መዕረፊ ማእከል ብትኽክል ከተቅርብ ይግባእ።እተቅርቦ ስም ንቀጻሊ ስምካ ይኸውን፡ ኣብ መንነት ካርድ ፣ ፓስፖርት፣ ወዘተ ።ልክዕ ከቲ ኣብ ቃለመሕትት ዝተሰነደ ይጸሓፍ።"} {"text": "ወልድያን ከከፍተኛ ሊጉ የተቀላቀሉ ተጨዋቾች ብርሃኔ አንለይ ( ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት) እና ተስፋሁን ሸጋው ( ባህርዳር) ሲሆኑ ተስፋሚካኤል በዛብህ በውሰት ከሄደበት ደሴ ከተማ ወደ ወልዲያ የተመለሰ ተጨዋች ነው ።"} {"text": "የማይገናኝ ነገር አገናኙ አቶ ዳንኤል፡፡ የቴዎድሮስ ዓላማ ካልገባዎ እንደገና ያንብቡ፡፡ ምናልባት ንባብ ሲበዛ ተምታቶብዎ እንዳይሆን፡፡ ረጋ ብሎ በጽሞና ማሰብም ከግብስብስ ንባብ በብዙ ሊበልጥ ይችላል፡፡ ያው የታሰበ አይደል የሚጻፈው? በታየና በተሰማው መሰረት፡፡ የቴዎድሮስ የአንድነት እሴት በእንዲህ አይነት ውሃ የማይቋጥሩ ጽሁፎች መቼም መቼም አይጠፋም፡፡ ቴዎድሮስ ሰው አይደለም፤አያጠፋም ልንል አንችልም፡፡ የጥፋቱ ሁሉ መነሻ ግን እንዳሁን ሆድ አምላኩ መሪዎች፣ አርቲስቶች፣ ደራሲዎች፣ ጦማሪዎች፣ አይነት አይደለም፡፡ የእርሱ ጥፋት መነሻ “አንድ እንሁን”፤ “ብዙ ከመዘመር በንጹህ ልቡና ጥቂት ዘምረን ብዙ እንስራ”፤ “ሌብነት ይቅር”፤ ”ህግ ይምራን”፤ወዘተ የሚል ነበር፡፡ እሱ በነበረበት በዛ ትምህርት የሚባል ነገር ብርቅ በነበረበት ዘመን ግን ይህ ዓላማ ተፈጻሚነቱ ኢምንት የሆነ ሰፊ ዓላማ ነበር፤ በከፊል ግን ተሳክቷል፡፡ በመንፈስም በአካልም ጠንካራ በሆነው መንፈሱ ሞቶ ተሟሙቶ ወደስልጣን በመውጣት ኢትዮጵያ የምትባልን ሀገር ከጠፋች ከ200 ዓመት በኋላ እንደገና አግኝቶልናል፤ ክብር ለንጉስ ቴዎድሮስ ለክቡር ነፍሱ ይድረሰው፡፡ (ቴዎድሮስን ህዝቡ እንዳነገሰው ጠቅሰሃል፤ ቴዎድሮስን ያነገሰው ግን ቴዎድሮስ ነው እንጅ ህዝቡ አይደለም፤ ምርጫ እኮ አልነበረም፣ በጠንካራ እምነት (ኃይማኖት) በደደረ ብቃቱ ነው የነገሰው፡፡ እንደ እስራኤሉ ቅዱስ ንጉስ ዳዊት ልትለው ትችላለህ፤ ብታምንም ባታምንም፡፡ ዳዊት የበግ እረኛ ነበረ፣ ቴዎድሮስ ምናልባት የፍየል እረኛ ነበር፤ ፈጣሪ ግን እስከ ንጉስነት አደረሳቸው፤ ትንሽነታቸውን ሳይሆን ትልቅ ልባቸውን አይቶ፤ የጠፋችውን ኢትዮጵያን ፈልጎ አግኝቶ ያቋቋማት እና የመራት ቴዎድሮስ ያልጠፋችውን እስራኤልን ከሳውል ቀጥሎ ከመራው ንጉስ ዳዊት በምን ያንሳል? ይበልጣል ብላችሁ ምን ታመጣላችሁ፤ ይበልጣል፡፡) ይህ በእንዲህ እንዳለ ከቴዎድሮስ ቀጥሎ ንጉስ ዮሃንስ የቴዎድሮስን ዓላማ ቀጠለው፤ ለንጉስ የሃንስም እንዲሁ ክብር ይድረሰው፡፡ ከሱ ቀጥሎ የቴዎድሮስ የመንፈስ ልጁ የሆነው ምኒልክ ኢትዮጵያን ከአባቱ በበለጠ መልኩ አስፋፍቶ በአንድነቷ አጠንክሮ፣ በትምህርትም በስልጣኔም ለማራመድ ደክሟል፤ ክብር ለንጉስ ምኒልክ፡፡ ይባስ ብሎ ንጉስ ኃይለ ሥላሴ ከሀገሩ አልፎ ከታላቅ ክብርና ግርማ ጋር አፍሪካን አንድ አደረገ፤ አላደረገምን? ቴዎድሮስ ይችን ኢትዮጵያን ከጠፋችበት ፈልጎ ባያገኛት ኖሮ፣ ዮሀንስና ምኒልክ የተገኘችውን ኢትዮጵያን እንዳትጠፋ ባይፋለሙ ኖሮ፣ ይሄኔ እያንዳንዳችን በየጎጃማችን፣ በየጎንደራችን፣ በየወሎአችን፣ በየትግራያችን በየሐረር ግንባችን፣ በየጅማችን፣ በየሲዳማችን እንኳን ተወሽቀን ከነማንነታችን እንቆይ ይመስልሃል? በፍጹም፤ በማንም ባእድ ተወረን ባገራችን ባእድ ሆነን ማንነታችን ተገፎ ክብረ ቢስ ሆነን እንቀር ነበር፡፡ ክብር ከ”ነጥፋታቸውም” ቢሆን ማንነታችንን ላቆዩልን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፡፡"} {"text": "በድር ጣቢያው ውስጥ በሚጓዙበት ጊዜ ይህ ድር ጣቢያ ተሞክሮዎን ለማሻሻል ኩኪዎችን ይጠቀማል። ከእነዚህ ውስጥ አስፈላጊ ሆነው የተመደቡት ኩኪዎች ለድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራት አስፈላጊ ስለሆኑ በአሳሽዎ ላይ ይቀመጣሉ ፡፡ እንዲሁም ይህንን ድር ጣቢያ እንዴት እንደሚጠቀሙ ለመተንተን እና ለመረዳት የሚረዱንን የሶስተኛ ወገን ኩኪዎችን እንጠቀማለን ፡፡ እነዚህ ኩኪዎች በአሳሽዎ ውስጥ የሚቀመጡት በእርስዎ ፈቃድ ብቻ ነው ፡፡ እንዲሁም ከእነዚህ ኩኪዎች የመውጣት አማራጭ አለዎት ፡፡ ግን ከእነዚህ ኩኪዎች ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ ማውጣት በአሰሳ ተሞክሮዎ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ዘሀውኽ እንተ ኾይኑ ወይ እቲ ገበን ገና ይፍጸም እንተሎ ኾይኑ ናብ 112 ደውል። ዝኾነ ሓደጋ እንተ ርኢኻ፡ ኣብ እዋን ባርዕ ወይ ዝኾነ ሰብ ኣምቡላንስ ምስ ዝድልዮ ናብ112 ክትድውል ትኽእል።"} {"text": "በአሁኑ ወቅት ናይጀሪያ አራት ከአንድ ሚሊዮን ሕዝብ በላይ የሚኖሩባችው ከተሞች አሏት። ትልቁ ከተማ ሌጎስ ሲሆን ከስምንት ሚሊዮን ሕዝብ በላይ ይኖሩበታል። በካኑ፣ አብዳን እና ቤኒን በተባሉ ከተሞችም ከሦስት እስከ አንድ ሚሊዮን ሰዎች ይኖራሉ። በተመሳሳይ ግብጽ እንደ ካይሮ፣ አሊክሳንድሪያ እና ጊዛኧ ያሉ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች የሚኖሩባቸው ከተሞች አሏት። ከእነዚህም በተጨማሪ የግብጽ መንግሥት ሌላ ትልቅ ከተማ በመገንባት ላይ የገኛል። ይህ የሚያሳየው የአፍሪካ አገራት እንኳን ሳይቀሩ የአንድ አውራ ከተማ ብቻ መኖር ከሚያስከትለው መዘዝ ለመትረፍ እየተጉ መሆኑን ነው።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ውይ ግን የሚገባህ ነገር ስላልሆንክና የመጽሀፍ አርስት አይተህ ለመገምገም የተነሳህ ሉዘር ስለሆንክ አንተን በእውቀት ውቅያኖስ ቢዘፍቁህ የማትርስ ነገር ስለምትመስል አንተን ማስተማሩ ትንሽ የሚከብድ ይመስላልና እንግዲህ እኛ ኢንቴሌክቹዋሎቹ ሬድ ቡል በመጠጣት ኢነርጂ ካሁኑ ላንተ ስንል እንናሰባስብ መሰል::"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "በመሆኑም በማህበራዊ ሚዲያው የሚለቀቁ ያልተረጋገጡ የጥላቻ ንግግሮች ህዝብን ወዳልተገባ ተግባር እንዳያስገቡ ከተፈለገ መደበኛ መገናኛ ብዙሃን ስራቸውን በአግባቡ ሊሰሩ ይገባል ነው ያሉት።"} {"text": "በኢትዮጵያ አቆጣጥር ከሐምሌ 20 እስከ ነሃሴ 06/2004 ዓ.ም. በታላቋ ብሪታንያ ለንደን ከተማ ለ30ኛ ጊዜ በተካሄደው የበጋ ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ሃገራችን ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ 17 ወንድ እና 14 ሴት አትሌቶች በአጭር፣ በመካከለኛና በረጅም ርቀቶች፣ በ3,000 ሜትር መሰናክል እና በማራቶን ለመሳተፍ የተመረጡ አትሌቶች የለንደንን የአየር ንብረት መሰረት ባደረገ ሁኔታ በአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ ባሉ ከተሞች በወቅቱ ዋና አሰልጣኝ በነበሩት ዶ/ር ይልማ በርታ፣ ሱ/ኢ ሁሴን ሼቦ፣ ንጉሴ ጌቻሞ፣ ብዙነህ ያኢ፣ መላኩ ደረሰ እና በረዳቶቻቸው አማካይነት ዝግጅታቸውን አከናውነው ወደ ውድድሩ ስፍራ ተጉዘዋል፡፡"} {"text": "የክርስትናችን መሠረት ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ስለ መብልና መጠጥ ከንቱነት እንዲህ በማለት አስተምሮናል፡፡ ‹‹ራሳችሁን ጠብቁ፤ በመብልና በመጠጥ፤በመቀማጠልና የዓለምን ኑሮ በማሰብ ልባችሁን አታደንድኑ፤ ያቺ ቀንም በድንገት ትደርስባችኋለች፡፡››(ሉቃ.፳፩፥፴፬)"} {"text": "የፍርድ ቤቱ ውሳኔው ተቃዋሚዎችን እጅግ በጣም አስቆጥቷል። አንደኛው ዋና የተቃዋሚ ጥምረት “ለዲሞክራሲ መቃብር እየማሱ ነው ሲል የገለጸውን የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ለመቃወም አገር አቀፍ ሰልፍ ጠርቷል። \"ተቃዋሚ መሪ ማርቲን ፋዩሉ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃል ህገ መንግስታዊው ፍርድ ቤት የካቢላ ንብረት የሆነ አጎብዳጅ ፍርድ ቤት ነው። ውሳኔውን እንደማንቀበል እንሳየዋለን።\" ብለዋል።"} {"text": "ይህ ስልጠና አዲስ አበባን ጨምሮ በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችም ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከስልጠናው በኋላም አዳዲሶቹ ምሩቃን ተማሪዎች፣ የየራሳቸውን የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች በጋራም ሆነ በተናጠል በመክፈት፣ ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የስራ ዕድል የሚፈጥሩበትን አጋጣሚ እንደሚያመጣ ሚስተር ሔንዝ ሪትማን አስረድተዋል፡፡"} {"text": "ሓፈሻዊ ምርጫ እታ ሃገር ኣብ ወርሒ ጥቅምቲ ናይዚ ዓመት’ዚ ክካየድ ተመዲቡ እኳ ኣንተነበረ፣ ሓለዋ ፕረዚደንት ነበረ ካምፓኦረ ብሰንኪ ዘካየድዎ ፈተነ ዕልዋ ግና ብሓደ ወርሕI ተናዊሑ።"} {"text": "በፌደራል ደረጃ ሃላፊነቱን ኦህዴድ ሲወስድ ሁሉንም የሀገሪቱን ህዝብ በእኩልነት፣ በሀቀኝነት እነ በእውነት ለማገልገል እና የህዝቡን ክብር ለማስጠበቅ በተገቢው መንገድ ተሳትፎ..."} {"text": ""} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትር ከመሆናቸው በፊት የዲያቆን ዳንኤልን ስም እያነሱ ንግግር በሚያደርጉባቸው ህዝባዊ መድረኮች የሚደመጡ ቢሆንም እንደ ምሁር ለመታየት የውጪ ሃገር ጸሃፊዎችን ስራ እየጠቀሱ ገለጻ ማድረግ በተለመደበት በዚህ ጊዜ እርሳቸው እንደ አንድ ህዝባዊ መሪ አገር ወለድ ጸሃፊዎችን ስራ ለማበረታታት የእርሱን ስራ ጠቅሰው ለውይይታቸው ማጠናከሪያ ማድረጋቸው እርሳቸው በትክክል በኢትዮጵያዊነት እና በህዝባቸው የሚኮሩ መሆናቸውን፤ ዲያቆን ዳንኤልም ልፋቱና የስራው ውጤቶች በከፍታ እና በልዕልና እየበረሩ ከተራው ህዝብ እስከ አገሪቱ መሪ ትውልድን እያነጹ እንደሆነ ማሳያ ነው።"} {"text": "እና ላለመጥቀስ - የማስታወቂያ አጋጆች እና ቪ.ፒ.ኤኖች አጠቃቀም እንዲሁ በአነስተኛ ጣቢያ ባለቤቶች መካከል መረጃ እንዴት እንደሚጋራ እያገደ ነው ፡፡ ምን ያህል ፈላጊዎች ወደ ጣቢያችን እንደሚመጡ እና ከየት እንደሚፈልጉ በትክክል ከአሁን በኋላ በትክክል ማየት አንችልም ፡፡"} {"text": "ባለ ሁለት መንገድ SC2F 7.4v 2000mAh ፖሊመር ሊቲየም ባትሪ ሊሞላ የሚችል የባትሪ ጥቅል ለ ማይክሮ ቶክ ሬዲዮ ጥቅል ፣ አሻንጉሊቶች ፣ የኤሌክትሮኒክስ ሮቦት ፣ የህግ አስፈፃሚ መሳሪያ"} {"text": "[ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ ቈ ቐ ቘ በ ቨ ተ ቸ ኀ ኈ ነ ኘ አ ከ ኰ ኸ ዀ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጐ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ] [ሀ ለ ሐ መ ረ ሰ ሸ ቀ ቈ ቐ ቘ በ ቨ ተ ቸ ኀ ኈ ነ ኘ አ ከ ኰ ኸ ዀ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጐ ጠ ጨ ጸ ፈ ፐ] ⓘ 4 Core Data"} {"text": "ኢትዮጵያ በዘገምተኛ ለውጥ ውስጥ ከምር መግባት ከጀመረች አንድ ዓመት አልፏታል።ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ኢትዮጵያ ፈፅማ ወደ አደገኛ መንገድ ውስጥ ከመግባት ድና የተሻለ የመፃፍ፣የመናገር እና የመደራጀት መብት እንዲሁም ሁሉም የተቃዋሚ ኃይሎች ወደ አገር ቤት የመግባት እና የመስራት ዕድል አግኝተዋል።ከእዚህ በተጨማሪ በህወሓት መራሹ ኢህአዴግ የነቀዙ ፕሮጀክቶች ለምሳሌ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ሜቴክ እና የ70 ቢልዮን ብር በላይ የአገር ሀብት የበላው የስኳር ፕሮጀክት ጨምሮ የማከም እና ፕሮጀክቶቹን በተሻለ ደረጃ ለማንቀሳቀስ በተደረጉ ጥረቶች ፕሮጀክቶቹ በተሻለ መንገድ እንዲቀጥሉ የማድረግ ሥራ በጥሩ ሁኔታ ላይ መገኘቱ የአንድ ዓመት ተኩል የለውጡ ሂደት ውጤት ነው።"} {"text": "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኗ መጠን አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ከደረሰችበት የሥልጣኔና የእድገት ደረጃ ከመድረሷ በፊት ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣና ፊደል ቀርጻ ትምህርትና ሥልጣኔን ያስጀመረች፣ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲና የትምህርት ሚኒስቴር፣ የፍትሕ ሥርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ መዋቅራዊ አደረጃጀት ገና ሳይኖረው ፍርድ እንዳይጓደልና ደሃ እንዳይበደል በማሰብ የፍትሐ-ነገሥት መምህራኖቿን በዳኝነት መድባ የፍትሕ ሥርዓትን የመሠረተች፣ ዜጎችን በሥነ-ምግባርና በግብረ-ገብነት ትምህርት ኮትኩታ በማሳደግ ሀገር ወዳድ ትውልድ በማፍራት መሠረት የጣለች፣ በውጭ ወራሪ ኃይል የሀገር ሉዓላዊነት በተደፈረ ወቅት የእምነቱ ተከታይ ምእመናኖቿና አገልጋይ ካህናቶቿ እንዲሁም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የእምነታችን መገለጫ የሆነውን የቃልኪዳኑን ታቦት ይዘው በየጦር ግንባሩ በመሰለፍና በመሰዋት እንኳንስ ሕዝቦቿ ምድሪቱም ለወራሪ ጠላት እንዳትገዛ በማውገዝ የሀገር ሉዓላዊነት ያስከበረችና ኢትዮጵያ ሀገራችን ከሌሎች አፍሪካ አገራት በብቸኝነት ቅኝ ገዥዎች ያልደፈሯት አገር ተብላ በታሪክ ድርሳናት እንድትመዘገብ ግንባር ቀደም ሚና የተጫወተች የሀገር ባለውለታ እናት ቤተ ክርስቲያን መሆኗን እንኳንስ እኛ ልጆቿ ይቅርና የታሪክ ምሁራን ዘወትር በየአደባባዩ የሚመሰክሩት በብዕር ሳይሆን ለነጻነት በተከፈለ በአበው አባቶቻችን ደም የተጻፈ አኲሪ ታሪካችን ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የመሳፈሪያ ማለፊያ ብዛት ስፍር ቁጥር የሌላቸው አዲስ ዓለምን መክፈት ቢቻልም ለተጓዦች ችግር እና ሐዘን ሊፈጥርም ይችላል. ተጓዦች የእነዚህን ዕቃዎች ዋጋ ምን ያህል ዋጋ እንዳላቸው በመረዳት, እና እንዴት በቀላሉ ሊጎዱ እንደሚችሉ በመገንዘብ, በሚጓዙበት ወቅት የግል መረጃዎቻቸው ምርጥ ውሳኔዎችን እንደሚያደርጉ ማረጋገጥ ይችላሉ."} {"text": "ኮሌጆቻችን ከሕዝብ ርቀው፣ ንጽሕ ጠብቀው የሚኖሩ ናቸው፡፡ ምሁራኑም «ዝጉሐውያን ባሕታውያን» ናቸው፡፡ ኮሌጆቹን ሕዝቡ ምን እንደሚሠሩና ምን እንደሚጠቅሙም እንዲያውቅ አይደረግም፡፡ በመን ግሥት በጀት እንጂ በሕዝብ ድጋፍ አይቋቋሙም፡፡ ሕዝቡ የኔ ናቸው፡፡ ልደግፋቸው ይገባል እንዲላቸው አይፈልጉም፡፡ አንድም ቀን ከአካባቢያቸው ማኅበረሰብ ጋር ተዋውቀው አያውቁም፡፡ በዚህም ምክንያት ከሕዝብ በስጦታ፣ በውርስ፣ በበጀት ድጋፍ፣ በርዳታ፣ በገጽታ ግንባታና በአመራር ሊያገኙ የሚችሉትን ድጋፍ አላገኙም፡፡"} {"text": "ከሃያ ሥምንት በላይ የአሣ ዝርያዎች በጣና ውስጥ ይገኛሉ፤ ከእነዚህም ውስጥ ሃያ የሚደርሱት በሌላ ዓለም የሌሉ ናቸው፡፡ በአሣ አስጋሪነት የሚተዳደሩ፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ቤተሰቦችም ይገኛሉ፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲስተም የለም። ብርም የለውም። ኦነግ ብር ይዘርፋል። የዘረፈውን ብር በእነ አህመዲን ጀበል በኩል አዳዲስ እስላማዊ ባንኮች ይከፍትበታል። እነ ታከለ ኡማ መስጊድ መሥሪያ መሬት ያድሉለታል። መስጊድ መሥራቱ፣ መሬት መሥጠቱ አይደለም ዋናው ችግር ዋናው ችግር ድራማው ላይ ነው። ድራማው ድርሰቱም ተዋንያኖቹም ቀሽሞች ናቸው።"} {"text": "‹እኔስ የአበሻው ልጅ እንደ አባቶቼ ጎራዴ መመዥለጥ ቢያቅተኝ እንዴት አንድ አሮጌ ላፕ ቶፕ መመዥለጥ ያቅተኛል› ብዬ መዠለጥኩ፡፡ አንድ የማርመው ጽሑፍ ነበርና ያንን ከፍቼ ስሠራ ድንገት ከቀኝ ጎኔ ‹‹ይቅርታ›› የሚል ድምፅ ሰማሁና ዞር አልኩ፡፡ ልጅቱ ናት፡፡ ‹‹የምታነብበት ቋንቋ ምንድን ነው?›› ብላ ጠየቀችኝ፡፡ አማርኛ መሆኑንና የኢትዮጵያ ቋንቋ መሆኑን ነገርኳት፡ ያው እነርሱ ማድነቅ ልማዳቸው ነው ‹‹ዋ......ው›› ብላ አደነቀች፡፡ ከዚያ ደግሞ ስለምጽፈው ነገር ጠየቀችኝ፡፡ እርሱንም ነገርኳት፡፡"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": ""} {"text": "ሐምሌ 04/2008 ዓ.ም ምሽት፤ ጎንደር ከተማ ላይ የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ ስራ አስፈጻሚ አባላትን ለማሰር የተደረገው ዘመቻ በፌዴራሉ መንግስት አገላለጽ “እክል” የገጠመው በመሆኑ ምሽቱንና በተከታታይ ሁለት ቀናት በጸጥታ ኃይሉና በከተማዉ ነዋሪ መካከል ደም አፍሳሽ ግጭቶች ተከስቷል። በወቅቱ የፌዴራሉ መንግስት ባመነው መረጃ መሰረት 9 የፌዴራል፣ አንድ የመከላከያ እና አንድ የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ፖሊስ በድምሩ 11 የሰራዊቱ አባላት እንደተገደሉ፣ ከሲቪል ደግሞ 5 ሰዎች እንደሞቱ በተጨማሪም 9 የሰራዊቱ አባላት ቁስለኛ እንደሆኑ መገለጹ የሚታወስ ነው። ከሐምሌ 05-06/2008 ዓ.ም ድረስ በዘለቀው ህዝባዊ አመጽ በአስር ሚሊዮኖች የሚገመት ንብረት መውደሙም ይታወሳል።"} {"text": "እ.ኤ.አ በ1941 የጋብቻ በዓላቸውን ለማክበር አንድ ወር ያህል ሲቀራቸው ነበር በሚስ ቫዮሌት ቡዝ እና በሚ/ርፊያንሴ ሳሙኤል መካከል መጠነኛ አለመግባባት የተፈጠረው፡፡"} {"text": "በምላሹ ከአንድ ቁራጭ የማተም ዕድል በልዩ ቀን ለአንድ ልዩ ሰው የመጀመሪያ ስጦታ ለማዘጋጀት አማራጩን ይከፍታል ፡፡ በራስ ፈጠራ የተሳተፈ እና ከፍተኛ ጥራት ባለው ስጦታ የተከበሩ የግለሰብ ግንኙነቶች ለብዙ ዓመታት አስደሳች ትዝታዎችን ይተዋሉ ፡፡ GTXpro በምርት ውስጥ ተጣጣፊ ሆነው እንዲቀጥሉ ያስችልዎታል ፣ በትእዛዞች ላይ ለሚደረጉ ለውጦች በፍጥነት እና በኢኮኖሚ ምላሽ የመስጠት እድል ይሰጠናል ፡፡"} {"text": "በኢትዮ - ሱዳን ድንበር መካከል ያለው የመሬት ይገባኛል ውዝግብ በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚፈታ የሱዳን ጋዜጠኞች እየዘገቡ ነው። አውዛጋቢ የሆኑ ለም መሬቶች ለሱዳን ሊሰጡ እንደሆነ ጋዜጦቹ በደስታ ተሞልተው ዘግበዋል። ከኢትዮጵያ በኩል እስካሁን የተሰማ ነገር የለም። ይህ መረጃ እውነትም ሆነ አልሆነ፣ የመሬት ማካለሉ ሂደት ከኮሮና ድል በሁዋላ መካሄድ እንዳለበት እንገልጻለን። ለዚህም የተለያዩ ምክንያቶችን እናቀርባለን፦ አንደኛ፣ ህዝቡ \"መሬት... Continue Reading →"} {"text": "ኣብ ስነ ጽሑፍን ግጥምን ካብ ዝነጥፉ ጋዜጠኛታት ሓደ ዝኾነ ዓብደልቃድር ኣሕመድ፣ ዝተኣስረሉ ምኽንያት ክፍለጥ እኳ እንተዘይክኣለ፣ ኣብ ኣኽርያ፣ እትርከብ ቤት ትምህርቲ ዲያእ ኣል እስላምያ (እንዳ እስታዝ በሽር)፣ ኣባል ኮሚተ ወለዲ ስለ ዝነበረ፣ ኣብቲ ዝተኻየደ ተቓውሞ ጽልዋ ኔርዎ ክኸውን ይኽእል ብዝብል ጥርጣረ ምዃኑ እቶም ምንጭታት ይጠቕሱ።"} {"text": "ሰበር ዜና - ግብፅ እና ሱዳን እርስ በርስ የመደጋገፍ ወታደራዊ ውል ዛሬ ተፈራረሙ።የአፍሪካ ቀንድን እና ቀይባሕርን ለመጠበቅ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ወደ የጋራ ወታደራዊ፣ምጣኔ ሃብታዊ እና የውጪ ፖሊሲ ውል ማሳደግ ይገባቸዋል።"} {"text": "የውሻ ዘር ነብሰ ገዳይ ፋንድያ ትግሬዎች ከኦሮሚያ ባስቸኳይ ካልወጣችሁ እኛ አማራዎች ከወንድሞቻችን ከኦሮሞ ልጆች ጋር ሆነን WE WILL KICK YOU OUT.ውጡ እናንተ ውሾች።"} {"text": "በስርዐቱ ውስጥ ያልታየ ጉድ የለም። ወታደራዊ መኳንንት ፤ጀኔራሎች ቢያንስ ከ2 እስከ 3 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል እንዳላቸው ይገመታል። አገሪቱ የራሳቸው የኢሳያስ እና ጥቂት ባሪያ ጀኔራሎቹ ንብረት ሆናለች። የወርቅ ዘረፋ፤ የጦር መሳሪያ ዘረፋ፤ እና ጥቁር ገበያ ንግድ፤በጠቅላላ የኢኮኖሚ ምህዋሮች በቁጥጥራቸው ስር ነው።የንግድ ፈቃድ ሲፈልጉ ይሰጣሉ ካልወደዱህ ይከለክሉሃል። መላው አፍሪካ ድረስ ፤ጫድ ሱዳን መካከለኛው አፍሪካ …ወሳጅ እና አስተላላፊ አዋቅረው ከማፊያ በባሰ ምስጢራዊ አሰራር በመንግሰት ሽፋን ሁሉንም ዓለም አዳርሰውታል።"} {"text": "‹‹ያ ጀብዱና ድል የጠገዴ፣ የወልቃይትና የአርማጭሆ ድል ብቻ አይደለም፤ ኢትዮጵያንም ከመፈራረስ ያደነ ነው›› በቅራቅር ጀብዱ የፈጸመ ጀግና February 28, 2021"} {"text": "ተቋማችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ1987 ዓመተ ምህረት ሲቋቋም በኃላ ቀር መሳሪያዎችና በጥቂት የሰው ሃይል በሀገራችን የብሮድካስት ሚዲያ አዲስ አቀራረብ ይዞ ወደ ስራ ገባ። በሂደትም አደረጃጀቱንና የፕሮግራም ይዘቱን እያሻሻለና ችግሮቹን እየቀረፈ ገስጋሴዉን ቀጠለ።"} {"text": "በአማራ ክልል ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈጸም ተልእኮ ተቀብለው ወደ ክልሉ ሰርገው የገቡ 85 የጥፋት ሃይሎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ያስታወቁት በማእከላዊና በሰሜን ጎንደር ዞኖች የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን ትናንት በመረቁበት ወቅት ባደረጉት ንግግር ነው።"} {"text": "ግርማ ዳዲ ጋዲሳ እባላለሁ የሸዋ ኦሮሞ ነኝ …..አንደኛ ደረጃ የተማርኩት ሰንደፋ ነው……ቀሪውን አዲስ አበባ ነው፡፡ ከመጀመሪያ ዲግሪ አስከ PhD የተማርኩት ሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ነው፡፡ በውጭም በሀገር ውስጥም የመኖርና የመስራት አድሉ ስለገጠመኝ ሀገሬን በደንብ ለማወቅ ችያለሁ፡፡ በአሩሲ አርባጉጉ አውራጃ ጉና ወረዳ ለአምሰት አመታት ሰርቻለሁ፤ በወለጋ ጊመቢ ለ3 አመት ያህል ሰርቻለሁ፤ በቀድሞው ሲዳሞ ክፍለሀገር በሀገረማርም ለ2 አመታት ሰርቻለሁ፤ በደብረብርሃን አካባቢም ለ5 አመታት ሰርቻለሁ፡፡"} {"text": ""} {"text": "እዚህ ሀገራችን ውስጥ ብዙውን ጊዜ ዋናውን በሽታውንና የበሽታውን ዋና መንስኤ ከመጠየቅ ከመመርመርና ከመረዳት ይልቅ በይበልጥ ስለበሽታው የተለያዩ ምልክቶች ማውራትና መናዘዝ የተለመደ ተግባር ነው፡፡ይህ ደግሞ እየሆነ ያለው በአብዛኛው ከእውቀት ማነስና በተወሰነ መንገድ ደግሞ እውነትን ለመናገር ከመፍራትና ከአድረባይነት በመነጨ ነው፡፡ከቻልን መጀመሪያ እራሱን በሽታውን እንወቅና በመቀጠል ደግሞ የበሽታውን ዋና መንስኤ በመጠየቅና በመመርመር ለመረዳት እንሞክር፡፡ያለበለዚያ ግን ከንቱ ድካም ነው የሚሆነው፡፡ሀገሪቱ የዛሬ ሃያ ዓመት ገደማ የመንግስትና የስርዓት ለውጥ በሃይል በተመሰረተ አካሄድ ስታካሂድ ብዙ ነገሮች ናቸው የተቀየሩት፡፡ስልጣን ላይ የወጣው አገዛዝና ጥንቱንም እራሱን የትግራይ ነፃ አውጪ ብሎ የጠራው ሃይል የተለመደውን የደርግ አለማዊ የመንግስት ስርዓት በሃይል አስወግዶ ስልጣን ላይ ሲወጣ በሀገሪቱ ቁኝጮና ግንባር ቀደም የሆነውን የኦርቶዶክስ ሃይማኖት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ በመግባት የፓትርያርክና ሌላም ዋና የበላይ አመራር ጭምር ቀይሮ ነበር፡፡እንግዲህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት የመጀመሪያው የመንግስት ሰለባ ነበር፡፡እንደሚታወቀው ስልጣን ላይ ያለ ፓትርያርክ በህይወት እያለ ሌላ ፓትርያርክ በምንም መንገድ በመፈንቅለ መንግስት አይነት አካሄድ ስልጣን ላይ ሊወጣ አይገባም ነበር፡፡ዞሮ ዞሮ ይህ ህገወጥ ተግባር እንዲፈፀም ሆነ፡፡ይህም የሆነው ደግሞ ስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ የራሱን ስግብግብ ጠባብና መሰሪ የሆነ የአገዛዝ ስርዓት በቀጣይነት በአስተማማኝ ለማዝለቅ ህዝቡን በሃይማኖት ሽፋን ተብትቦ ለመያዝ ያቀደው ድብቅና መሰሪ አላማ አካል ነው፡፡በታሪክ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያውያን ፈሪሃ እግዚአብሄርና ፈሪሃ መንግስት ያለን ጨዋ ህዝቦች ነበርን አሁንም እንደ ድሮውም ባይሆን ይህ ፈፅሞ አልቀረም፡፡ስለዚህም የሃይማኖት አባቶቻችንና ተቋማት የሚነግሩንን ነገር ሁሉ በቀናነትና በትህትና እናከብራለን እንቀበላለን፡፡ይህንን የሚያውቀው ስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ይህንን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ እጁን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመክተት የራሱ የፖለቲካ መሳሪያ አድረጎ ለመጠቀም ጥንቱንም አቅዶ በመነሳት በህገ-ወጥ መልክ ስልጣን ላይ ወዲያውኑ እንደወጣ የፓትርያርክ ለውጥ አደረገ፡፡እንግዲህ የዚህች ሀገር የሃይማኖት ተቋማት ችግር በዋናነት ከዚህ ይጀምራል፡፡የሃይማት ተቋማት ከፖለቲካ ስራ የፀዱ ለመሆን አልቻሉም፡፡የራሴን አገዛዝና ስርዓት ያቀነቅኑልኛል የሚላቸውን የሃይማት ሰዎች በሰፊውና በጥልቀት በማሰማራት ህዝቡን በሃይማኖት ሽፋን ለስርዓቱ ሰጥ ለጥ ብለው እንዲገዙ በተዘዋዋሪ የስነ ልቦና ተፅእኖ እያሳደሩ ነው፡፡ስልጣን ላይ ባለው አገዛዝ በሚያደርስበት ከፍተኛ ጫና የተማረረው ዜጋና አማኝ ብሶቱንና በደሉን በሆዱ ይዞ ሁሉን ለፈጣሪ መማፀን የለመደው ኢትዮጵያዊ ክርስቲያን ቤተክርስቲያን ሲገባ አንዳንድ ጊዜ የሚያፅናና ስብከትን የሚሰማውን ያህል በዚያውም ልክ ነገሮችን ሁሉ ያለ ምሬትና አቤቱታ አሜን ብሎ እንዲቀበል በሃይማኖት ሽፋን ተፅእኖ እየደረሰበት ነው፡፡በፓትርያርክነትና በሌላም ስልጣነ እግዚአብሄር የተሰየሙትም የሃይማኖት አባቶች በተለያዩ አጋጣሚዎች በሃይማኖትና በመቻቻል ሽፋን ምእመናን ሁሉንም ነገር ያለ ምሬትና ተቃውሞ አሜን ብለው እንዲቀበሉ ተዘዋዋሪ የስነ-ልቦና ጫናና ተፅእኖ የሚያሳድሩትን ያህል ስልጣን ላይ ያሉትን የአገዛዙን ቁንጮዎች ግን ከእኩይና ጨካኝ ተግባራቸው እንዲታቀቡና ህዝባቸውንም በፍቅርና በአክብሮት በመልካም ሁኔታ እንዲያስተዳድሩ ደፍረው ሃይ የማለት የሞራል ብቃት የላቸውም፡፡ስለዚህም የሃይማኖት ተቋማት ስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ዋና መሳሪያ ሆነዋል፡፡ስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ደግሞ ያዛሬ 20 ዓመት በሃይል ስልጣን ሲረከብ ያለምንም ጥናትና ምርመራ በቀጥታ መከተል የጀመረው የምእራቡን አለም ነጭ ካፒታሊዝም ስርዓት ነው፡፡ስለዚህም ሀገሪቱና ህዝቦቿ ከዚህ በፊት አይተውት ወደማያውቁት የህይወት ዘይቤና መስመር ውስጥ ነው በቀጥታ የተዘፈቁት፡፡በዚህ የነጭ ግሎባል ካፒታሊዝም ስርዓት አማካኝነት ደግሞ የኢትዮጵያዊነት የጋራ እሴቶች የሆኑ ታሪካዊ፣ሃማኖታዊ፣ማህበራዊ፣ባህላዊና፣ስነ-ልቦናዊና ሞራላዊ እሴቶቻችን ሁሉ በሂደት በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የክብር ቦታቸውን ለገንዘብና ለገንዘብ ብቻ እጃቸውን እንዲሰጡ ሆነና አረፈው፡፡ስለዚህም ለገንዘብ ሲባል ሀገር፣ሰፊና ለም መሬት፣ሃይማኖት፣ሞራል፣ህሊና፣ባህል፣ፅላትና የሃይማኖት ቅርሶች፣እህት፣ወንድም፣ባል፣ሚስት፣ልጅ ብቻ ገበያ ሲደራ ሁሉም ነገር ይሸጣል ይለወጣል፡፡ብቻ ሁሉም ነገር ቦታውንና ክብሩን ለገንዘብና ለጥቅም እንዲያስረክብ ሆነና አረፈው፡፡እውነት መናገር፣ትህትና፣ታማኝነት፣ቅንነት፣ታታሪነት፣እውቀት ወዘተ የሆነው ሞራላዊና መልካም ስነ-ምግባር ሁሉ እንደ ኋላቀርነት አስተሳሰብ ተቆጠረና በምትኩ ማጭበረብበር፣መዋሸት፣ማምታታት፣አድርባይነት፣ክህደት፣አጉል ብልጣብልጥነት፣ሸፍጠኝነት፣በአቋራጭ መክበር፣ ሌብነት፣ለገንዘብና ለጥቅም ሲባል ስጋንና ህሊናን መሸጥ ወዘተ መጥፎው የሆነው ነገር ሁሉ በተገላቢጦሽ መልካም ተግባር ጉብዝናና ስልጣኔ ሆኖ ተቆጠረ፡፡ይሁዳ አዳኙንና ፈጣሪውን ክርስቶስን ለ30 ዲናር አሳልፎ እንደሰጠው ሁላችንም እናውቃለን፡፡ዛሬ በይሁዳ ላይ ያደረ ሰይጣን ሁላችንንም እያታለለንና እየተጫወተብን ስለሆነ ሁሉን ነገራችንን ምናልባትም አንድያ ነፍሳችንንም ጭምር አላፊና ጠፊ ለሆነ ለጊዚያዊ ገንዘብና ጥቅም ሲባል በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ እንድንሸጥና እንደንለውጥ እያደረገን ነው፡፡ስለዚህም ሁላችንም ለዚህ ገንዘብና ጥቅም እንዲሁም ለስልጣን እንደባርያ ከተገዛን ሃይማኖትና ሞራላዊ እሴቶች ሁሉ በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ እንዴት አደርገው ነው ተገቢው ክብርና ቦታ ሊኖራቸው የሚችለው፡፡ችግሩ ስር የሰደደና ሰፊ የሆነ አጠቃላይ የሀገርና የትውልድ ዝቅጠት ውጤት ነው፡፡ስለዚህም እንዲህ በቀላሉ በአጭር ጊዜ መፍትሄ የሚያገኝ አይመስለኝም፡፡አጠቃላይ የተቀናጀ የንቃተ-ህሊና ስራ መሰራት አለበት፡፡በብልጣብልጥነት ላይ በተመሰረተ በተራ ዲስኩርና በፕሮፖጋንዳም ብቻ የሚፈታ አይደለም፡፡"} {"text": "- ጆርጅ በፍጹም ልቦና እውነታን በመፈለግ ላይ የተሰማራ ሰው ነው፤ካሰበበት መድረሱም አይቀሬ ነው። ቸሩ ፈጣሪ አምላክ ደግሞ ወደርሱ ለመድረስ የሚፈልግን ሰው አያሳፍርም።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "“እኔን በተመለከተ እዚህ ሆኜ የደራሲው ማስታወሻን ገቢ ለኑሮዬ እንድጠቀም ነግሮኛል። እስካሁን የሰጡኝ 10ሺህ ዩሮ ነው። ይህንን ደግሞ ባለፉት አራት ወራት እየተጠቀምኩበት ቆይቼ አሁን ወደ ማለቁ ነው። መቼም ትዳር መስርቼ ልጅ ወልጃለሁ። ሃላፊነት ይሰማኛል። ብዙ መጠየቄ ሳይሆን፣ ኤርትራ ውስጥ ሰዎች ቤት እንዲኖራቸው ይፈልጋሉ። እኔም ገጠር ውስጥም ቢሆን ቤት ቢኖረኝ ብመኝ ኃጢአት አይደለም። ደግሞስ እናንተ በጀት ካልመደባችሁ እኔ እዚህ ምን አደርጋለሁ። እዚህ የመጣሁት ለሃገሬ ልሰራ እንጂ እኔ ሆላንዳዊነትን ፈልጌ አይደለም። በጀት ካልመደባችሁ ሥራ የለኝም ማለት ነው።” ይቀጥላል።"} {"text": "ኣብዚ ዘመን ዘለና ሰዓብቲ ክርስቶስ ኣብ ከምቲ ያእቆብ ብኹርና ዘሳድደሉ ዝነበረ ዘመን ንነብር ዘሎና ንመስል፣ ብዙሕ ቃል ኣምላኻዊ ዝኾነ ተስፋታት እኳ ተዋሂቡና እንተኾነ ከምቲ ያእቆብ ዝገበሮ ብዘይ ቃል ኣምላኻዊ መንገዲ ስለንደልዮ። ነቲ ዝተዋህበና ተስፋ ብዝቀረብናዮ መጠን ይርሕቀና፣ ከምቲ እቶም ኣብ ስፍራ መቀዳደሚ ዝቀዳደሙ ከምቲ ሕጉ ጌሮም እንተዘይተቐዳዲሞም ኣኽሊል ዓወት ዘይጭብጡ ከምኡ ከኣ ነቲ ተስፋ ኣምላኽ በቲ ኣምላኽ ዝበሎ መንገዲ እንተዘይደሊኻዮ ኣይትረኽቦን ኢኻ፣ ብዙሓት ካባና ክርስትያናት ክነስና ካብቲ ኣምላኽ ነቶም ዝሕግዝዎ’ዩ ዝሕግዝ ዝብል ዘይኣምላኻዊ ብሂል ስለዘይተገላገልና ነቲ ኣምላኽ ዝበለና ተስፋ ንምፍጻም ብርእስና ብዙሕ ጻዕሪ ንገብር፣ ኣብ መስርሕ ናይዚ ንተስፋ ኣምላኽ ብጻዕርኻ ናይ ምፍጻም ስራሕ ከኣ ሓደ ሓደ ጊዜ ያእቆብ ክነስኻ ኤሳው ክትከውን ዝሓትት ኩነታት የጋጥም እዩ፣ ኣብዚ ብርእስኻ እትኸዶ መንገዲ እግዚኣብሄር ክሳብ ኣይከኣልኩን ኢልካ ኢድካ ትህብ ካብ ክተሓበበረካ ጸግዑ ሒዙ ክዕዘብ ስለዝመርጽ እቲ ስምካ ምስ ተሓተትካ እትምልሶ መልሲ ‘ኤሳው’ እየ ዝብል እዩ፣ ብጉርሒን ብምትላልን ዝገበርካዮ ነገር ንሰብ ኣምላኽ ዘገባገበልካ (ዘፍ.27።20) እኳ ክመስሎ ዝኽእል እንተኾነ ንኣምላኽ ግን ዘይክዳንካ ተኸዲንካን ቆርበት ማሕስእ ተጠምጢምካን ከምዝመጻእካ ኣይስወሮን እዩ፣ ከም ያእቆብ ኣዚኻ ዝጠበብካን ዝጎራሕካን እንተመሲሉካ እግዚኣብሄር ኣብ ርእስኻ ምውካል ክሳብ ተቋርጽ ካባኻ ዝጎርሑን ዝበልሑን ሰባት ይሰደልካ እዩ፣"} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንባታ ፕሮጀክቱን የመሰረት ድንጋይ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሁም ከካቢኔ አባላቶቻቸው ጋር በመሆን በኮንታ ልዩ ወረዳ ጭዳ ከተማ አስተዳደር አኖረዋል፡፡"} {"text": "ሰላም እቲ ዝበለጸ መራኸቢ ደቂ-ሰባት ኢዩ!! ኤርትራ ብመጠን እቲ ከቢድ ዋጋ ዝኸፈለትሉ ሓርነታዊ ቃልሲ ምስ ከባቢኣን ዓለምን እታ ዝለዓለት ኣብነት ጥዑይ ዲፕሎማስያዊ ዝምድና ክትከውን ዩ ዝግበኣ ነሩ። ይኹን እበር ብኣንጻሩ ከም ጠንቂ እቲ ኣብ ኤርትራ ስልጣን ጨቢጡ ዝርከብ እምባገነናዊ ጉጅለ ህግደፍ ምስ ኩለን ጎረባብታ ብውግእን ህልቂትን ዝልለ ጉዕዞ ኢያ ክትሓልፍ ጽኒሓን ዘላን። ጉጅለ ህግደፍ ክንዮ ቲ ጠንቂ"} {"text": "የምክር ቤቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኤሌኖር ኬሊ ” ልክ የኋላ ታሪኳን እንዳወቅን ቅጥሯን ሰርዘነዋል ” ብለዋል።”እርሷ ግን ለምክርቤቱ ስለፈጸመችው ወንጀል አልተናገረችም”"} {"text": "የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር መሃሪ ታደሰ ለ15 ቀን እረፍት ቤተሰብ ጥየቃ ብለው አሜሪካን ቢጓዙም ሳይመለሱ ወራት እያስቆጠሩ ነው አሁን ላይ ደግሞ መረጃ የሚያደርሱበትን በግላቸው የሚጠቀሙበትን የፌስ ቡክ አካውንት ዲ አክቲቪ አድርገዋል ይህ ነገር አጋጣሚ ነው ወይስ እንጠርጥር"} {"text": ""} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ሐዋርያው ጳውሎስ ቀደም አድርጎ እንደሚነግረን፣ “ሕግን በመጠበቅ የሚተማመኑ ሁሉ ከእርግማን በታች ናቸው” (ቊ. 10፤ አ.መ.ት)። ምክንያቱም ማንም ሕግን ሁሉ አሟልቶ መጠበቅ አይችልምና! ይህም እኛን ይመለከታል። ስለዚህም ክርስቶስ በእኛ ቦታ ገብቶ፣ በመስቀል ሥራው የእርግማን ሸክማችንን ከላያችን እንዳወረደው ነው ምንባቡ የሚናገረው።"} {"text": "ፀባዩ ጥሩ ከሆነ፤ ወላጆቹ የሚነግሩትን ነገር ከተቀበለ፣ ካላለቀሰ፤ ካልተነጫነጨ፤ በቤት፣ በሰፈር፣ በት/ቤት ጥሩ ልጅ፣ የሚያጠናና ጥሩ ውጤት የሚያመጣ … ከሆነ፤ ቸኮሌት መጫወቻ፣ ቢስክሌት ሊገዛለት፣ በእረፍት ቀን፣ ወደሚወደው መዝናኛ ቦታ ወስደው ሊያዝናኑት አያቱ አጐቱ፣ አክስቱ፣ ጓደኛው ቤት፣ ወስደው ከእኩዮቹ ጋር እንዲጫወት ሊያደርጉት … ቃል ይገቡለታል፡፡ ስለዚህ፤ የተገባለት ቃል እንዳይቀርበት፤ አያለቅስም፣ አይጨቃጨቅም፣ የተባለውን ይፈፀማል - ቅጣቱ መጥፎ መሆኑን ያውቃላ!"} {"text": "ለዚህ ትልቁ ማስረጃችን በእያመቱ የሚከበረው የጨመበለላ (don’t understand what they wanted to say here?) በዓል አስፈላጊውን ትኩረት እንዲያገኝ ለማድረግ በአሉ በሚከበርበት እለት ኢሳት የማህበረሰቡን አባላት እየጋበዘ ማነጋገሩ እና ከኢትዮጵያም ውጭ በዓሉ ታስቦ እንዲወል የራሱን አስተዋጾ ማድረጉ ነው። በክልሉ የሚፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ለማጋለጥም የተለያዩ በርካታ ዝግጅቶችን በመስራት አቅሙ የፈቀደውን ሁሉ ለማድረግ መሞከሩን ማንኛውም የኢሳትን ዌብሳይት በመጎብኘት ማረጋገጥ የሚችለው ነው። ግንቦት 16/1994 በሎቄ በሲዳም (misnomer Sidamo by possibly chauvinist writer once again) ሕዝብ ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ለማስታወስ እና እንዳይደገም ለማሳሳብ በየዓመቱ ግንቦት የማስታወሻ ፕሮግራም ስንሰራ ቆይተናል።"} {"text": "በዚህ ነው ጣሊያኖች እዚያ „….እየተለበለቡና እየተቀጡ፣ጦር ሜዳ ላይ ድል እየተመቱና እየሸሹ….አሽነፍን፣እያሽነፍን ነው…ድሉ ዞሮ ዞሮ የእኛ ነው „ የሚለውን የሐሰት ወሬ በአገራቸውና በአውሮፓ ሲያናፍሱት ፣ኢትዮጵያኖች -ይህን ማን ያላሰበውን ጨዋታ እነሱ በየጊዜው በሚልኩት ዜና እየተከታተሉ ያኔ ያጋልጡት፣ያጋልጡትም የነበረው።"} {"text": "የፍርድ ፋይዳ ከተሟጋች ወገኖች በላይ ነው። በኢኮኖሚክስ public good የሚባል ነገር አለ። ካምራቹ በላይ ህዝብን የሚጠቅም ነገር። ለምሳሌ የመንገድ ላይ መብራት። ወጪውን ከፍለህ በርህ ላይ መብራት ብትተክል ካንተ ጥቅም በላይ ብዙ ሌላ ሰው ይጠቀማል። የPublic goods ችግር ማንም ሰው ትርፍ ስለማያገኝበት ለማምረት አይደክምም።"} {"text": "ቡርቃ ኪነጽሁፍ ወይም ኪናዊ ድርሰት አይደለም ብያለሁ። ስላልሆነም ገጸባህሪ እሳሳሉ ላይ የነበርው ጉልህ ጉድለት በደራሲው ላይ የተቃውሞ ውርጅብኝ ማስከተሉን ለመግለጽ ሞክሬአለሁ። ደራሲው ገጽባህሪያቱን በኪናዊ ስልት አስተዋውቆ ቢሆን ኖሮ፣ ማለትም ከያንዳንዱ ገጸ ባህሪ የሚወጣውን ቃል አንባቢው የገጸባህሪው አመለካከት እንድሆነ አድርጎ እንዲወስድ የገጽባህሪያቱን ቅድመ-ታሪክ ህይወት በትንሽም ቢሆን ቢያሳይ፣ ቃለ ባህሪያቱ እንደ ራሱ አመለካከት ባልተወሰዱበት ነበር።"} {"text": "ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት መሰረተ-ሃስባች በመነሳት እንዴት አድርገን የአገራችንን የተወሳሰበ ችግር መፍታት ይቻላል? ብለን መወያየት አለብን። በመጀመሪያ ግን የኢትዮጵያን ህዝብ በሚያንገበግበው መሰረታዊ፣ በተለይም በምግብ ላይ አትኩሮ መስጠት ያስፈልጋል። ዛሬ ህዝቡን አላላውስም ብሎ አንቆ የያዘውን የኑሮ ውድነት ላይ በሚገባ መወያየት አለብን። የችግሩን ዋና ምክንያት ማወቅ አለብን። የምግብ መሰረታዊ ጥያቄ ሲፈታለት ብቻ ነው ህዝባችን አገሩን አገሬ ብሎ ሊጠራ የሚችለው። በጋራም እጅ ለእጅ ተያይዞ አገሩን መገንባት የሚችለው።"} {"text": "በመርሓ ግብሩ መሰረት ቀጥሎ ያለው የትረካ ክፍለ ጊዜ ስለነበር አንዱዓለምና ፅዮን ከዳንኤል ስራዎች መካከል በየተራ አንድ አንድ ፅሑፎችን እንደሚያቀርቡልን ገልፀውልን ወደዚያው አመሩ። የመጀመሪያውን ትረካ የተረከልን አንዱዓለም ነበር። አንዱዓለም በሸገር FM 102.1 የተለያዩ ፕሮገራሞችን የሚያቀርብ ተወዳጅ ጋዜጠኛ ነው። በተለይ የአዘቦት ተረግ በሚለው ፕሮግራም ላይ በሚተርካቸው ትረካዎች ይታወቃል። ይኸው ጋዜጠኛ 171ኛው ሆስፒታል የሚለውን ፅሑፍ ደስ በሚያሰኝ ሁኔታ ተረከልን።"} {"text": "ይህ ሁሉ ብሶት በሕዝቡ ውስጥ ታምቆ ይኖር ነበር፡፡ ብሶቱም እንደ ሙዳየ ምጽዋት በየቀኑ እየተጠራቀመ፣ እንደ ፍግ እሳት ውስጡን እየፋመ፣ እያብተከተከው ኖሯል፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲህ እንደዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ፣ ጋዜጣ፣ ሬዲዮ፣ ፌስ ቡክና ሚዲያ ከመምጣቱ በፊት የብሶቱ ማውጫ፣ የሐሳቡም መግለጫ የልቅሶ ላይ ሙሾ ነበር፡፡ ቴዎድሮስ ይባስ ብለው የከለከሉት እርሱን ነው፡፡ ማንም ልቅሶ እንዳይቆም፣ ማንም ሙሾ እንዳያወርድ አወጁ፡፡ ‹የሚያስቆጣ ነገር ነግሮ አትቆጣ ይለኛል› እንደሚባለው፡፡"} {"text": ""} {"text": "አውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ከመቶ ዓመታት በፊት የሞራል እና የሥነ ምግባር ልዕልናን ከእምነት ተቋሞቻቸው ነጥቀዋል፡፡ የዚህ ዋነኛ ምክንያቱ ደግሞ በእምነት ተቋማቱ ውስጥ እና በእምነት መሪዎቹ ዘንድ የሚፈጸሙት ጥፋቶች፣ ኃጢአቶች እና ወንጀሎች የእምነቱ ተከታዮች ከሚሠሯቸው ይልቅ እየባሱ መምጣታቸው ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኣልኮል ነቲ ሰብ ወልፊ ከም ዝሕዞ ክገብር ይኽእል እዩ። ናይ ኣልኮል ወልፊ፡ ምስታይ ምቍራጽ ከሸግረካ ወይ ዋላ ኣሉታዊ ሳዕቤናት ናይ ኣልኮል ይሃሉ ዝወሓደ ንምስታይ ከሸግረካ ኸሎ እዩ። እዚ ነቲ ኣልኮል ኣብ ስራሕን ርክብ ምስ ስድራኻን የዕሩኽትካን ከም ዝጸልዎ ክገብር ይኽእል እዩ።"} {"text": "በሕወሓት እምነት የትግራይ ነፃ ሪፐብሊክነት ሲያስፈልግ የሚደረስበት ብቻ ሳይሆን በቀላል ህጋዊ ሒደት ለማሳካት የሚያስችል ቅድመ ሁኔታ በሕገመንግስቱና የቋንቋን መስመር በተከተለ ፌደራሊዝም አመቻችቶ አስቀምጧል።"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": ""} {"text": "ብዙ የደች ተወላጆች ምናልባትም ስለእሱ ያዩታል-በውጭ አገር ቆንጆ በሆነ ስፍራ ማግባት ፣ ምናልባትም በሚወዱት ፣ በግሪክ ወይም በስፔን ዓመታዊ የበዓል መድረሻ ላይ ማግባት ፡፡ ሆኖም ግን - እንደ የደች ሰው - በውጭ አገር ለማግባት ሲፈልጉ ፣ ብዙ ስልቶችን እና መስፈርቶችን ማሟላት እና ብዙ ጥያቄዎችን ማሰብ አለብዎት። ለምሳሌ ፣ በመረጡት ሀገር ውስጥ ለማግባት ተፈቅዶልዎታል? ለማግባት ምን ሰነዶች ይፈልጋሉ? እናም ስለ ሕጋዊነት እና ትርጉም አይርሱ። ለምሳሌ የጋብቻ የምስክር ወረቀት በእንግሊዝኛ ፣ ፈረንሣይኛ ወይም ጀርመንኛ በማይሆንበት ጊዜ ኦፊሴላዊ ትርጉም ያስፈልግዎታል ፡፡"} {"text": "“ታላቁን ማንቃት፡ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በእናት ሀገራቸው ለውጥ ለማምጣት ይችላሉን?“ በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ አድርጌው በነበረው ንግግር በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት መከበር ለማደርገው ትግል ዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን ድጋፋቸውን እንዲሰጡኝ እና ከጎኔ እንዲሰለፉ ተማጽዕኖ አቅርቤ ነበር፡፡ “በኢትዮጵያ ውስጥ በሚደረገው የሰብአዊ መብት ትግል ውስጥ አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት በጦር ሜዳ ተሰማርቶ በደም ጨቅይቶ እና የሬሳ ክምርን ከምሮ ሳይሆን በኢትዮጵያውያን ወንዶች እና ሴቶች ልቦች እና በሚያስቡ አእምሮዎች መልካም ፈቃደኝነት ብቻ ነው” ብዬ ተናግሬም ነበር፡፡"} {"text": "• የታገዱት ሊቀ መንበር የሚያቀርቡት ሃሳብ ኦነግን አይመለከተውም • በዚህ ምርጫ የምንፈልገው፣ የዲሞክራሲ ልምምድ እንዲጀመር ነው በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ ተራዝሞ የነበረው 6ኛው አገራዊ ምርጫ ዘንድሮ ይካሄዳል ተብሏል፡፡ በአመራር ውዝግብ ውስጥ የሚገኘው ኦነግ የታገዱት ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ “የሽግግር መንግስት…\t"} {"text": "ኣብዚ ናይ ስደት ሃገር እንነብረሉ ዘሎናን ኣብ ዉሽጢ ሃገርና ዘሎ ጸገማት ንምፍታሕ፡ እቲ እንኮ ምርጫ ብሓባር ተወዲብና ይኣክል ንምልኪ! ይኣክል ንምፍልላይ! ይኣክል ንስቕታ! ይኣክል ንፍርሒ! ይኣክል ንጽበት!…ወ.ዘ.ተ ብምባል ብሓባር ትወዲብና ክንቃለስ ምርጫ ዘይብሉ ክዉንነት ስለዝኾነና’ዩ።"} {"text": "Related stories የባይደን አስተዳደር ፖሊሲ አምስተኛው ምሰሶ የኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የሚቀመጠዉን ቡድን መወሰንና የ 2021 ምርጫን ማዋደቅ (1ኛ ክፍል 2)"} {"text": ""} {"text": "የኖቤል ሽልማት እ.ኤ.አ ከ 1901 በኬምስትሪ ፣ በፊዚክስ ፣ በፊዚዮሎጂ ፣ በሜዲስን ፣ በሌክቸረር ፣ በሰላም እና በኢኮናሚክስ ዘረፍ ለይ አመርቂ ስራ ለሰሩ በያመቱ ይሰጣል ። ለመጀመሪያ ጊዜ በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚ የሆነው ጀርመናዊው ዊልሄልም ኮናርድ ሮንቴን ሲሆን ኤክስሬን ተመራምሮ ስላገኘ አሸናፊ ሆኗል ። ታዲያ በአሁኑ 2020 በፊዚክስ የኖቤል ተሸላሚዎች ሳስት ተመራማሪዎች ናቸው ። ሳስቱም ተሸላሚዎች […]"} {"text": "ሲሠራ አይታይም፤ ሲሸለም ግን ይታያል፤ ሲደክም አይታይም፣ ሲመሰገን ግን ይገኛል፤ ሲለፋ አይታይም፤ ሲደነቅ ግን ይታያል፤ በስብሰባው ሰዓት የለም፤ መግለጫ ግን ይሰጣል፤ ከምርምሩ የለበትም፤ ምርምሩ ሲታተም ግን ስሙ ይጠቀሳል፡፡ የመስክ ሥራው ላይ የለም፤ ሪፖርቱ ውስጥ ግን ይገባል፡፡ የመሥሪያ ቤቱን ሥራ አያውቀውም፣ ስለ መሥሪያ ቤቱ ግን የሚጠየቀው እርሱ ነው፡፡"} {"text": "ለዚህም ነው በሐገራቸውም ሆነ በውጭ የሚኖሩ አፍሪካዊያን ራሳቸውን ከኢትዮጵያ ጋር ያስተሳሰሩት፤ የነጻነት ጥያቄያቸውንም ያገናኙት። የዓድዋ ድል በመላው አፍሪካ ለነበረው የኢትዮጵያኒዝም መጀመር ታላቅ አበርክቶ ያጎናፀፈ አንፀባራቂ ድል ነበር።"} {"text": "ማንም ሰው መበላሸት ቢፈልግም - ነገር ግን ይህ እነሱ እንዳይከሰቱ አያቆምም. አሁን ያለውን የአ AAA አባልነት ከሌልዎት, የመኪናዎችን ችግር ለመከላከል በጣም ውድና ተስፋ አስቆራጭ ሂደት ሊሆን ይችላል."} {"text": "ክህነት በተቀበልክበት ቀን ከሌሎች ፍጡራን ሁሉ አንተን ለይቼህ ወደ ልቤ አስገባሁህ፡፡ በነፍስህ ገብቶ ባንተ ላይ አምላካዊ ማህተሙን ያተመውን የኔ የክህነቴ ማህተም ባንተ ላይ እንዲታተም የሚያደረገውን መንፈስ ቅዱስን ላክሁልህ፡፡ በሰማይ ሆነ በምድር የሥልጣን ተካፋዬ አደረግሁህ፤ በኔ ላይና በደሜ ባዳንኋቸው በጐች ላይም ሙሉ ስልጣን ሰጠሁህ፡፡ ያም ባንተ ላይ የታተመው ማህተም የማይደመሰስ ነው እግዚአብሔር ምሏል ቃሉንም አይለውጥም እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት አንተ ለዘለዓለም ካህን ነህ፡፡ ልጄ ሆይ! ሰለዚህ አንተ የኔ ነህ የመሥዋዕቴ አገልጋይ ነህ፤ ለኃጢአተኛ ሰው የምሕረቴ መሣሪያ ነህ፡፡ የኔ ካህን ነህ አንተ እንደራሴዬ ነህ፡፡ ባንተ ላይ ያለኝን ተስፋ በከንቱ አታስቀር፤ ለነፍስህ ውስጥ የተከማቸውን የወርቅ መዝገብ አታባክን፤ በሰጠሁህ ታላቅ ስልጣን ሳትጠቀምበት አትቅር፡፡ ከእንግዲህ ወዲህ አንተ ሁል ጊዜ ከእኔ ጋር ሆነህ “ያባቴን ጉዳዮች መፈጸም ይገባኛል” ማለት አለብህ፡፡"} {"text": "ኣንዳን ሰዎች የድሮ መቀስቀስ ለምንድን ኣስፈለገ? ይላሉ፣እነዚህ ሰዎች ያልገባቸው ነገር ቢኖር ነገሩን ኦሮሞች ኣላነሱትም! ቴዲ ኣፍሮ ነው ያነሳው፣የኣፄ ሚኒሊክ መቶኛ ዓመት በማክበር ነው ያለሱት! ስለሆነም እንኳን የኣይሙሮ ቁስል የሰውነት ቁስልም እስከ እለተ-ህልፈት የማይጠፋ ጠባሳ ጥሎ እንደሚያልፍ እየታወቀ እንደው ዝም ብሎ የሰው ቁስል መነካካቱ ያለያያል እንጂ ኣንድ ኣያደርግም፣ኢትዮጵያ ያለ ኣፄ ሚኒሊክ ንጉስ ያልነበራት ይመስል ቴዲ ኣፍሮም ይሁን የኣፄ ሚኒሊክ መቶኛ ኣመት ያከበሩ ሰዎች ሁኔታ ሁሉም ነገር እንዳለቀባቸው ለማወቅ ኣያዳግትም።"} {"text": "ጨለማ በራሱ ትርጉም የሌሽ ነገር ሲሆን ትርጉም የሚያገኘው ብርሃን ሳይኖር ብቻ ነው ብርሃን ካለ ጨለማ መኖር /exist / ማድረግ አይችልም ፡፡the true meaning of darkness is the absence of light!"} {"text": "ዱሮ ዳዊት ጎሊያድን ድል ያደረገው በወንጪፍ፣ጠጋ ሳይል ከሩቁ ሁኖ ነበር። በሁዋላ ጥይት፣ ቀጥሎ መድፍ፣ ተከትሎ ቦንብና ታንክ፣ አይሮፕላንና የመርዝ ጋዝ፣አሁን ደግሞ ተወርዋሪ የኒኩለየር ሮኬት (ቴክኒኩ በፈጣን እርምጃ ይራመዳል) ብቅ ብለዋል። ከእነሱ ጋር የስለላ ድርጅቶቹ ያስፈራሉ። ፖሊሱም ያስደነግጣል። በታጠቀው ጦር አጠገብ ቀና ብሎም መሄድ ያርበተብታል።"} {"text": "የለውጥ መሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በዓለም አቀፉ ዘ ኢኮኖሚስት መፅሄት እይታ የመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ በተሰኘው አምዱ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድን በተመለከተ እና በአጭር ጊዜያት ውስጥ ስላከናወኗቸው ተግባራት ሰፋ ያለ ትንታኔ ይዞ ወጥቷል፡፡"} {"text": "መደበኛ የሃዋላ ሰርጦች/መስመሮች፡ ማለት እንደባንኮችእናወኪሎች፡ስራቸው የሚከናወነው በስዊድንህግነው።ኩባንያዎቹምበስዊድንባለስልጣናትይገመገማሉ። በተጨማሪም፡ ገንዘብማዘዋወርን በሚመለከት፡ ኣለም ኣቀፍ ኣገግሎትን የሚመሩ ሕጎችአሉ።"} {"text": "ሰንደቅ፡- ከአሚባራ ከሰም ከ60 ኪሎ ሜትር በላይ ሲሆን፣ የአገዳው እድሜም 35 ወር የሚጠጋ ነው። ከዚህ አንፃር አንድ ኪሎ ግራም ስኳር የምታመርቱበትን ወጪ አያንረውም ወይ? ዘላቂ አማራጮችስ ምንድን ናቸው?"} {"text": "አሜሪካ 05/08/1997 - በዋሽንግተን ዩኒቨርስቲ የምህንድስና ስልጠና ተማሪዎች በፈሳሽ ናይትሮጂን ላይ የሚሰራ መኪና ሰሩ ፡፡ እንደነሱ አባባል የእነሱ የመጀመሪያ ምሳሌ ከኤሌክትሪክ ወይም ከጋዝ መኪናዎች ያነሰ ብክለት እና ደህንነቱ የተጠበቀ ይሆናል ፡፡"} {"text": "የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ምንም ያልሰሩ ጋኔን አድርጎ መሳል፣ ወይንም በተቃራኒው የማይሳሳቱ፣ አጥፍተው የማያ’ቁ ጻድቅ አድርጎ መፎጋገር በኳስ አለም የለም፡፡ በዲሞክራሲ አለምም እንደዚያ ነው፡፡ የመናገር ነጻነት አለ፤ ‘ፓርቲዬ በዚህ ደካማ ነው፣ በዚህ ደሞ ጥሩ ነው’ ማለት ትችላለህ፤ አትገመገምም። የፈለገ ሮናልዶን ባትወደው የማይረባ ተጫዋች እንዳልሆነ ታውቃለህ፣ የባርሴሎና ደጋፊዎችም ይህንን ጠንቅቀው እንደሚያውቁ ታውቃለህ፡፡ ጽንፍ ብሎ ነገር የለም፡፡ በኳስና በዲሞክራሲ!"} {"text": "የንቃተ ህግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክቶሬት ተጠሪነቱ ለሕግ ጉዳዮች ዘርፍ ሆኖ በተቋሙ ያለውን የሰው ሀብት የማስፈፀም አቅም ለማጎልበት ታሳቢ በማድረግ እና በአሁኑ ወቅት በተለያየ አካላት የሚሰራውን የንቃተ ሕግ፣ የስልጠናና የትምህርት ተግባራት በማቀናጀትና ከዚህ ቀደም የሚገባውን ትኩረት ያልተሰጠው የንቃተ ሕግ ተግባር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው ለማድረግ የንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክቶሬት እራሱን ችሎ በሕግ ጉዳዮች ዘርፍ ስር የተደራጀ ሲሆን የንቃተ ሕግ ሰነድ ዝግጅት ቡድን፣ የንቃተ ሕግ ማስፋፊያ ቡድን፣ የዐቃብያነ ሕግ ትምህርትና ስልጠና ቡድን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ትምህርትና ስልጠና ቡድን እና የእውቀት ማበልጸጊያ ማዕከል (ቤተ-መጽሀፍት) በስሩ ይዟል፡ ፡"} {"text": ""} {"text": "በመርከብ ኢንዱስትሪው ውስጥ እንደነበረው ሁሉ ፀሐፊው ለጉዳዩ ዓላማ ሲባል ለሽያጭ አጫጭር ማረፊያ ቦታ ይሰጥ ነበር. በዚህ ግምገማ ላይ ተጽዕኖ አሳድሮ ባይሆንም, About.com ሁሉንም ሊከሰቱ የሚችሉ የጥቅም ግጭቶችን በሙሉ ይፋ ያደርጋል. ለተጨማሪ መረጃ የእኛን የሥነ ምግባር መመሪያ ይመልከቱ."} {"text": "ብተወሳኺ ከምቲ ኣቐዲመ ዝጠቐስክዎ እዚ ጉባኤ’ዚ ሓድሽ ኣገባብ ምጥቃሙ፡ ብመላእ ሰልፊ ዝውረስ ተመክሮን ከበርክትን፡ ናይ መጻኢ ተመሳሳሊ ዕዮታት ኣብነት ክኸውንን ትጽቢት ዝንበረሉ ዘሎ ብምዃኑ፡ መላእ ኣባላት ጉባኤ ተወሳኺ ሓላፍነት ከም ዘለኩም እናስመርኩ፡ ብዓወት ዕማማትኩም ክትዛዝሙ እምነየልኩም።"} {"text": "“ህዝብ መሪውን ይመስላል” ለሚለው ቃል ሌላ ማጠናከሪያ ምሳሌ ላክል። በአጼ ምኒልክ ዘመን የሆነ ነገር ነው። አጼ ዮሃንስ ከሞቱ በኋላ… በ1880ዎቹ መጀመሪያ ላይ ኢትዮጵያ ክፉኛ በድርቅ ተጠቃች። የድርቁ ዋና መንስኤ ዝናብ ጠፍቶ ሳይሆን፤ ከብትበበሽታ በማለቁ ነበር። በዚያን ግዜ ህዝቡ ከበሬ በቀር ሌላ የማረሻ መንገድ የለውም። ከገሶ እና ዲጂኖ ውጪ እንደ ዶማ አይነት መኮትኮቻ እምብዛም አያውቅም። እናም ከብቱ ሲያልቅበት… ሞፈር እና ቀንበሩን ሰቅሎ፤ በረሃብ እሳት እየተቆላ አለቀ። በዚህን ግዜ አጼ ምኒልክ የውጭ አገር አማካሪዎችን ሰብስበው፤ “የአገሬ ሰው በሬው ቢያልቅበት፤ በእጁ አፈር እየጫረ መዝራት ጀመረ። እንደው ለመሆኑ እናንተ አገር በሬ ሳይኖር፤ መሬቱን እንዴት ነው የምታለሙት?” አሏቸው።"} {"text": ""} {"text": "ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3580 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚንስትር ተናገረ፡፡በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 272 ሽያጭ ክፍል 0930-076849"} {"text": "መሰረታዊ የጥርስ ምርመራን ፣ የሬቲኖፓቲ የዓይን ምርመራን ፣ የፋርማሲስት አማካሪ እና የአመጋገብ / የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ትምህርትን በስኳር ህመም አስተማሪ እና / ወይም በሥነ-ምግብ ባለሙያ ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎቶችን ማግኘት በሚችሉበት ‹ክላስተር ክሊኒኮቻችን› ለመመዝገብ እኛን ያነጋግሩን ፡፡"} {"text": "ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በጎዳና ላይ ሩጫ ዝግጅት ዘርፍ የአለም ቁንጮ ተብሎ ተመርጧል፡፡ በLets Do This የሚታገዘው እና በእውቁ የሩጫ መጽሔት Runner’s World የሚቀርበው The Challenges …"} {"text": "“የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” ብለህ የጻፍከው፥ እውነተኛው የዘር ምንጭ አይደለም ጥሩ ተረት ነው ብየ ምክንያቴን ብሰጥ ቁጣህ ከመጠን አልፎ ስድብ ውስጥ ገባህ። “ተረቴን እንደታሪክ አልቀበል ያልክ ሁሉ ጌታቸው የደረሰበትን አይተህ ተቀጣ” ማለትህ ይመስላል። ውይይታችን በመጽሐፍህ ውስጥ ስላካተትካቸው ሐሳቦች እንጂ፥ አንተንና አንዳንድ አራጋቢዎችን እንደመሰላችሁ፥ ስላንተ ወይም ስለኔ አይደለም። እኔ ማስረጃ ይዤ ተረቶች ናቸው ያልኳቸውን አስተዋፅኦችህን አንድ በአንድ ከነማስረጃዬ ዘርዝሬያለሁ፤ ጉዳያችን ያለው እዚህ ላይ ነው። ለናሙና ያህል ከዘረዘርኳቸው ዓሥራ ሦስት ስሕተቶች ውስጥ የአማራው ሕዝብ አባት የተፀነሰው እባሕር ውስጥ ነው ያልከው ስሕተት ይገኝበታል። ስሕተቶች ያልኳቸውን ስሕተቶች አለመሆናቸውን አንድ ባንድ እንድታስረዳ አንባቢህ ይጠብቃል። እውነተኛ ታሪክ ለመሆናቸው ማስረጃው ስድብና ውሸት አይደለም። መልስ መስጠት ካልቻልክ አፍረህና አርፈህ ዝም በል። ማፈርና መልስ አለመስጠት መብትህ ናቸው።"} {"text": "ሃይቲ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው። ዋን ከተማው ፖርቶፕሪንስ ሲሆን መደበኛ ቋንቋዎች ፈረንሳይኛ እና የሃይቲ ክሬዮል ናቸው።"} {"text": "እርግጥ በእወቀቱ እንዳለው ቴዲ የባህል ዘፈን ለመዝፈን ግዴታ በእንኮዬ መስክ እና በኳሊ በር ወይም በጃን ተከል ዋርካ ስር እያለ መዝፈን አይጠበቅበትም። ሆኖም ግን “አርምዴ ሜሪ” ተብሎ ለትውልድ ሲተላለፍ የሚያመጣውን ጉዳት እንዴት እንደተመለከተው አልገለጸም። እስኪ አስቡት አስቴር አወቀ በአንድ ዘፈን ውስጥ “አወቀ አስቴር” ተብላ ብትጠቀስ የወደፊቱ ትውልድ አወቀ የሚባል ወንድ ዘፋኝ ነበር ብሎ ሊተረጉመው ቢችልስ? ቴዲ በጥቁር ሰው ውስጥ “ባልቻ አባቱ ነፍሶ” ያልኩት አውቄ ነው ማለቱ ብዙዎችን አሳዝኗል። የሚስራ ሰው መሳሳቱ የሚጠበቅ ስለሆነ ማመኑ አይከፋም ነበር።"} {"text": "ኖቬቲክ ስለ 3 ኛ የኢኮኖሚ ማዕበል ይናገራል ነገር ግን (እና ይልቁንም) የዘጠነኛው ማዕበል ሊሆን ይችላል ... ከጤና ቀውስ እስካልወጣን ድረስ በቁጥር ለመለካት አይቻልም! ለኢኮኖሚው ውጤት ፣ የሚከተለው በእውነቱ የሚከናወነው ከሚሆነው ዝቅተኛው ዝቅተኛው ነው ... በዚህ የጤና ቀውስ ውስጥ ምንም ነገር ስላልተጠናቀቀ (አዎ አዎ እኔ አውቃለሁ ፡፡ ጉረኛ ...)"} {"text": "ቅዱስ ሐዋርያው ጳውሎስ በአኛው ጢሞቴዎስ 2፡3-4 ላይ እንደጠቀሰው ቁርጠኛ ወታደር በመሆን መከራን ሁሉ በትዕግሥት አንዲያሳልፍ አንደመከረው እኛም ሁላችን በተቀበልነው ምስጢረ ሜሮን ኣምካኝነት የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወታደሮች ሆነናልና አንደ ታማኝ ወታደር ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ትገዢዎች በመሆን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ስንል በነገሮች ሁሉ ትዕግሥት በማድረግና የዓለምን ምኞት ሁሉ ወደኃላ በመተው መኖር ይገባናል፡፡ በዚህ መልኩ የምንኖርና የምንንቀሳቅስ ከሆነ ልክ ለዓላማውና ለስልጠናው ታማኝ እንደሆነ እንደ ትጉ እስፖርተኛ የድል ኣክሊል ተቋዳሾች እንደ ትጉ ገበሬም የመጀመሪያ የፍሬው ተካፋዮች እንሆናለን፡፡"} {"text": "ዶክተር ደብረፅዮን ንእዋናዊ ጉዳይ ብዝምልከት ኣብ ዝብሃብዎ መግለፂ ኣብ ከተማ መቐለ ኣብ ዝተኻየደ ሰላማዊ ሰልፊ “ዘለና ዕድል ተኸባቢርና ብሓባር ምንባር ወይ ምብትታን” ኢሎም ንዝተዛረብዎ እወን መብርሂ ሂቦም ኣለዉ።"} {"text": "የዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሰሩት ሥራ በአለም መድረክ ስማቸውንና የሀገራቸውን ስም ያስጠሩ ፀኃፊ፣ አርታኢ፣ መምህር፣ አማካሪ እና ተመራማሪ የአለም ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታን ከረጅሙ የሂወት ጉዞአቸው በጥቂቱ ይዘንላቹ ቀርበናል፡"} {"text": "ሌሎቹ ደግሞ ዝምታ መርጠው እና እውነታውን ይዘው “ይሻላል” ብለው የተቀመጡት ደግሞ ገንዘብ በይና ውሸታም ይደረጋሉ። እውነታው ግን ማን ጋር እንዳለ እነሱና ፈጣሪያቸው ብቻ ነው የሚያውቀው። አንዱ ከአንዱ ጋር እጅ ለእጅ በመያያዝ መከታ እና ጥንካሬ መሆን ሲችል ያለ… አቅሙ ለማፈረስ ይደራጃል። ለራስህ እወቅ ስትለው እራስህን ጣል ያልከው ያህል ይከፋዋል። እራሱን ጤነኛ አድርጎ ሌላውን እብድ የሚል ስያሜ ይሰጠዋል። በርግጥ እብዱ እና የተበላሸ አእምሮ ያለው ማን እንደሆነ ለመለየት ከብዷል። ሁሉም ካበደ ጤነኛው ከየት ይገኝና? “ከኑግ የተገኘህ ሰሊጥ አብረህ ተወቀጥ” ይሉሃል እንዲህ ነው። ብቻ… ምን አለፋችሁ በሀገራችንም ይሁን በግል ህይወታችን ያሉ እውነታዎች እንደዚሁ ናቸው። እራሳችን ፍፁም አደርገን ሌሎችን ጭቃ እንቀባለን። ቢሆንም ቀቢ እና ተቀቢው ሁለቱ በጭቃ ይነኩ የለ? ሃሃሃሃ… ሁሉም… ጭቃ !!!"} {"text": "ስለዚህ ዘርያቆብ ፈጣሪውን ለማወቅ ቢመራመር ምንም አይደንቅም፡፡ በመጨረሻም የደረሰበት እግዚአብሄር እጅግ ጥበበኛና ወሰን የሌለው ንፁኅና ቅዱስ አምላክ እንደሆነ ነው፡፡ ነገርግን የሰው ልጅ ለሚያደርገው የተሳሳተ ተግባር የእዚአብሔርን ፍቃድ እንደፈለገው እየተረጎመ የተፈጠረበትን አላማ ትቶ ክፋት በሞላበት ተግባር ምድርን ሲያረክሳት ይታያል፡፡"} {"text": "1. በአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ውስጥ፣ አንድ፣ በሕዝብ በተመረጠ ፓርላማ የተሰየመ ሕጋዊ መንግሥት፣ አስቸኳይ ሁኔታውን ያስገደደውን አደጋ ለመቋቋም ወይም ለመመከት እንዲችል፣ የተለየ ሥልጣን ይሰጠዋል።"} {"text": "አንዳንድ ከፍተኛ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላትም ትራምፕ በሁከት ውስጥ ሚና እንደነበራቸው አምነው ቃላቸውን ሰጥተዋል። በምክር ቤቱ የአናሳው መሪ ሚች ማክኔል ፤ “አመፀኞቹ ውሸት ተግተዋ። በፕሬዚዳንቱ እና ሥልጣን ባላቸው ሌሎች ሰዎች የተነሳሱ ናቸው።” ሲሉም ድርጊቱ አጠንክረው ኮንነውት ነበር።"} {"text": "የቄሮ መሪ ነኝ በማለት ራሱን በሰየመዉ ጀዋር መሀመድ አቀነባባሪነትና ቀስቃሽነት ከ86 በላይ ንፁሀን ዜጎች በግፍ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉበትና በርካቶች ለተጎዱበት ጭፍጨፋ ለበርካታ አብያተክርስቲያናት መቃጠልና ምእመናን ስደት ተጠያቂ እንደሆነ የሚነገርለት ጀዋር መሀመድ ለእኩይ አላማዉ ማስፈፀሚያ እርዳታ ለመሰብሰብና ከደጋፊዎቹ ለመገናኘት በመጪዉ ኖቨምበር 30 2019 ወደ ኑረንበርግ ከተማ እንደሚመጣ ከአወጣዉ ፕሮግራም ለመረዳት ችለናል ይህን ሁሉ ወንጀሎች ያስፈፀመ ግለሰብ ከተማችን ድረስ መምጣቱ ስለአስቆጣን ከላይ በተጠቀሰዉ ቀን ስብሰባዉን በሚያካሂድበት ቦታ ተገኝተን የተለያዩ የተቃዉሞ እንቅስቃሴዎችን ለማድረግ ወስነናል: : ቦታዉና ሰአቱ ወደፊት የሚገለጽ ስለሚሆን ለቀኑ ሁላችንም ወተን ድምፃችንን ለማሰማት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን: :"} {"text": "አበባው አያሌው እንደ ጻፈው እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ታሪክ የጎላ ሥፍራ ካላቸው እጅግ ጥቂት አንስት በግምባር ቀደምትነት የሚጠሩ ናቸው፡፡ ለዚህ ዋናው ምክንያት ንጉሥ ምኒልክን (በኋላ ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ..."} {"text": "እኛም ሆን ቴክኖሎጂያችንን የሚጠቀሙ አጋሮቻችን ለምሳሌም ኩኪዎችን የምንጠቀመውና መረጃዎችንም የምንሰብስበው የሚፈልጓቸውን መረጃዎችና ማስታወቂያዎች ቅድሚያ እንዲያገኙዋቸው በማሰብና አግልግሎታችንም የተሻለ እንዲሆን ነው። እባክዎ መስማማትዎን ያሳውቁን Find out more."} {"text": "በ400 ዓ.ም. ግድም ማውሩስ ሴርቪኡስ ሆኖራቱስ የሚባል ሊቅ በሮማይስጥ ጽፎ ከዚህ በተለየ ሃልዮ አቀረበ። በዚህ ዘንድ፣ የአይቲዮፕስ / አይቲዮፒያ ስም ከግሪኩ ግሦች «አይተይን» (መቃጠል) እና «ኦፕተይን» (መጥበስ) መጣ። ከዚያ በኋላ ከግሪኩ ቃላት «አይቶ» (አቃጥላለሁ) እና «ኦፕስ» (ፊት) እንደ መጣ የሚለው ሀሣብ መጀመርያ የተገለጸው በ850 ዓ.ም. ግ. በወጣ ግሪክኛ መዝገበ ቃላት Etymologicum Genuinum ይመስላል። «የፊት ማቃጠል» የሚለው አስተሳሰብ እንደገና ፍራንሲስኮ ኮሊን (1584-1652 ዓ.ም.) በተባለ የእስፓንያ ቄስ በመጽሐፉ ኢንዲያ ሳክራ (India Sacra «ቅዱስ ሕንድ») ስለ ኢትዮጵያ ረጅም ምዕራፍ (በሮማይስጥ) አለበት።[2] በጀርመን ጸሐፍት ክሪስቶፈር ቮን ቫልደንፈልስ (1669 ዓ.ም.) እና ዮሐንስ ሚኔሊዩስ (1675 ዓ.ም.) ይጠቀስ ነበር። ከዚያም በአብዛኛው የአውሮፓ ሊቃውንት ተቀባይነትን ቶሎ አገኘ።"} {"text": "ከሞላ ጎደል ይህንን ካልን ሁላችንም ቆም በልን ልንገነዘበው ይገባል፡፡ ይህንን ፅሁፍ የምናነብ ሁላችንም አድባራትንና ገዳማትን እንርዳ፣ ለሃይማኖታችን ዘብ እንቁም፤ ቤታችንን እንጠብቅ፡፡ ካህናቱና ቤተሰባቸውን እናስብ፣ ዲያቆናቱንና አገልጋዩን እናስብ፡፡"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "በጣም ውድ ንድፍ አውጪ ሻንጣ ሻንጣ መግዛትን ያስገኝልዎታል ብለው አያስቡ - ይልቁንስ ሌቦችን በአውሮፕላን ማረፊያ እና በጉዞዎችዎ ላይ ሌቦችን የመሳብ እድሉ ከፍተኛ ነው ፡፡ ተጠራጣሪ መሆን እና ቀለል ያለ አማራጭን መምረጥ የተሻለ ነው። የታመቀ ሻንጣ የሚጠቀሙ ከሆነ ፣ ማሸግ ከመጀመርዎ በፊት እስከ አራት ኪሎ ክብደት ሊጨምር ይችላል ፣ ስለሆነም በጣም ውድ ሁልጊዜ ጥሩ አይደለም ፡፡"} {"text": "ትናንት የሠሩት ነገር ‹ጥርሱ እየበቀለ፣ ፀጉሩም ብቅ እያለ› እያስቸገራቸው ስን ቶች ወገኖቼ መከራ እያዩ ነው፡፡ ውስጣቸው አይጥ ኾኖ ላያቸው ወፍ እየኾነ፡፡ እንደ አይጥ እያሰቡ፣ እንደ ወፍ ሊሠሩ እየሞከሩ፣ መጨረሻቸው በጸጸት ጨለማ ውስጥ መሰወር ይኾናል፡፡"} {"text": "ከሁለት ሳምንት በፊት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር የካቲት 1፥ 2017፤ የፌስቡክ ጓደኛዬ በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ በፌስቡክ ገጹ ላይ “ይህንን በድጋሜ ማጋራት አስፈላጊ ይመስለኛል” ከሚል ማሳሰቢያ ሥር የሚከተለውን አስፍሮ ነበር፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ሱንድስቫል ኣብ ሞንጎ ክልተ ጎቦታትን፣ ወሓይዝ ኢንዳልን ዩንጋን እትርከብ ጽቡቕ ኣቀማምጣ ዘለዋ ኣብ ማእከላይ ቦታ ሽወደን ትርከብ። ኣብ ሕምብርቲ ከተማ ሱንድስቫል ብባህላዊ ዝኽሪ ዝልለ ጽቡቓት ብእምኒ ዝተሰርሑ ህንጻታትን ብርክት ዝበለ ትሕዝቶ ኣብያተ መግብን ድኳናትን ይርከቡ። ብተወሳኺ ኣብያተ ትምህርትን ኣብ ዝተፈላለዩ ጽፍሕታት ዝርከቡ ትምህርትን ኣለዉዋ። ንዝለዓለ ትምህርቲ ዝምልከት ኣብዚ እዋንዚ ኣብ ሱንድስቫል እናዓበየ ዝመጽእ ዘሎን ብዙሕ ዓይነት ትምህርቲ ዘአንግድን ሚት ኡኒቨርሲተት ይርከብ።"} {"text": "በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5798 የላብራቶሪ ምርመራ 169 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1805 ደርሷል ይላል፣ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ።"} {"text": "ሰው መኝታ ቤቱን እንዴት ይፈራል? ቤተሰቦቹን ሲያይ የሚደነግጥ ማን ነው? በመቃብር የሚገኙ ምስጥና ትል ሁሉ ከቤተሰብ አባል እንደ አንዱ ናቸው፡፡ እንደዚህም ባናከብራቸው ባደፈ ልብስ ከሚገኙ ተባዮች ተለተው አይታዩም፡፡ ቅዱስ ኢዮብ ግን ‹‹መብስበስን፡- አንተ አባቴ ነህ፡፡ ትልንም አንቺ እናቴ እኅቴም ነሽ ብያለሁ፡፡›› ይለናል፡፡ (ኢዮ17.14) ስለዚህ ኢየሱስ ክርስቶስ መግነዙን ጥሎ ከመቃብር የወጣው ሞት በቅዱሳን ዘንድ የማይፈራ፣ መቃብርም እንደ መኝታ ክፍል የሚቆጠር መሆኑን ሲያመለክተን ነው፡፡"} {"text": "እኔ ንጉሡ ሳላውቀው፣ ሑዚያንና ወንድሞቹን ገደላቸው። እኔ ንጉሡ ስሰማው፣ ታኑዋን፣ ታሑርዋይሊንም፣ ታሩሕሹን አምጥተው ጉባኤው መሞት ፈረደባቸው። እኔ ንጉሡ ግን ለምን ይሙቱ? ዓይናቸው ይሠውሩ! ብዬ፣ እኔ ንጉሡ በውነት ገበሬዎች አደረግኋቸው። የጦርነት መሣርያ ከጫንቃቸው ወስጄ ቀንበር ሰጠኋቸው!»"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በዚህ መሰረት ኢትዮጵያ ባለሙያዎቹ የቀረጹትን ሰነድ በበጎ እንደምትመለከተው እና በቀጣይ በሚካሄደው ድርድር ሰነዱን እንደግብዓት ለመጠቀም ፈቃደኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡"} {"text": "ይህ ፕሮጀክት ለ16 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኃይል አቅርቦት፣ ለሁለተኛው የአዲስ ጅቡቲ የባቡር መሥመርና ለተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማዳረስ የሚያስችል ነው ተብሎለታል። ይህ የ1.8 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ያልተቋረጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ከማቅረብ በተጨማሪ ሥራ ለመፍጠርም ይረዳል ተብሏል።"} {"text": "ውድ ወንድሜ፤ለማንቂያ ድውልህ አመሰግናለሁ። የሰላ አእምሮህን አምላክ ይጠብቅ። ልምድን ማካፈል ይጠቅማል ብዬ ስላሰብሁ፤ ትንሽ ስላደረግሁት መዘርዘር ወደድሁ። እኔ አንተው በገለጥበት መንገድ ያደግሁ፤ ችግሩን በተግባር ቀምሸ ክፍለ የተማርሁ ሰው ነኝ። የማይረሳኝ፤11ኛ ክፍል ኬሚስትሪ መጽሐፍ በት/ቤቱ ሁለት ነበር። አንዱን አስተማሪው ይጠቀማል አንደኛውን እኛ በተራ። ይሄ ችግር አእምሮዬ ላይ ስላለ-የሁለተኛ ዲግሪ ለመማር ውጭ አገር እድል ሲያጋጥመኝ-አሮጌ መጽሐፍት(ማንኛውም የትምህርት አይነት) በርካሽ ሰበሰብሁ። ወደ ሃገሬ ስመለስ፤ አዲስ ለተቋቋመ ዩኒቨርስቲ ላይ በራሪ አደልሁ። ለትራንፓርት ወጭ ባወጣም፤ ከሚሰጡት ጥቅም አኳያ ምንም ማለት አልነበረም። አሁን ደግሞ እግዚአብሔር ፈቅዱ የሶስተኛ ዲግሪ ለመስራት እድሉን አገኘሁ። ሁኔታው ተቀይሯል። እድሜ ለቴክኖሎጂ፤ ብዙ ነገር ዲጂታል ሆኗል! ከእኔ የሚጠበቀው፤በእየ ትምህርት አይነቱ ፎልደር መክፈት፤ የተለያዬ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መጽሐፍት ሳገን--በከፈትሁት ውስጥ ማጠራቀም!! እንዳንድ ሕገወጥ ዌብሳይቶች በሚሰጡት ነጻ አግልግሎት በመጠቀም እንዲሁ አውራጃለሁ። ይሄን ያደረግሁት-በሃገራችን ፒኤችዲ ትምህርት ቢጀመርም፤ ስለ መጽሐፍት ሲነሳ-ለጀሮ ይሰቀጥጣል። ነገሩ ሁሉ የጨበጣ ነው። እናም ወደ ፊልድ ስሄድ-ቢያንስ ለማውቃቸው ጓደኞቼ አድያቸው ተመልሻለሁ። እኔ አሁንም እያጠራቀምሁ ነው። ሌሎቻችሁም-ቢያንስ ለምታውቋቸውና ላቅራቢያችሁ እንዲሁ አድርጉ። ወዳቼ አቤል እንደሚመለው „“ፊዝ ቡክን“ ቀነስ አድርገን፤ ቁም ነገር እንስራ።"} {"text": "አንዴ ራሷን - አንዴ ልቧን - አንዴ ደግሞ እጇን እያመመ ትንሽ ካስጨነቃት በኋላ አሁን ቀለልሳይላት አልቀረም፡፡ ከተኛችበት ተነስታ እግሯን ዘርግታ ተቀምጣለች፡፡ እሷ ህመሟ ሲለቃት እኔ ድካሜ ቁጭ ብዬ እንድቀጥል ስላልፈቀደልኝ ጭኖቿን ተንተርሼ ወገቤን አሳርፌያለሁ፡፡\t"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ ግንባር ​​ቀለም LWW-1 ኤልኢስት ግድግዳው ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "ጥሩ ዲዛይኖች ለህብረተሰቡ እሴት ይፈጥራሉ ፡፡ በየቀኑ በዲዛይን ውስጥ የላቀ አፈፃፀም የሚያሳይ ልዩ የንድፍ ፕሮጀክት እናቀርባለን። ዛሬ እኛ አዎንታዊ ለውጥ የሚያመጣ ሽልማት አሸናፊ ንድፍ በማግኘታችን ደስተኞች ነን። በየቀኑ የበለጠ ታላቅ እና አነቃቂ ንድፎችን እናቀርባለን። በዓለም ዙሪያ ካሉ ታላላቅ ንድፍ አውጪዎች አዲስ ጥሩ ዲዛይን ምርቶችን እና ፕሮጄክቶችን ለመደሰት በየቀኑ መጎብኘትዎን ያረጋግጡ።"} {"text": "ግምገማዎች አሁን ግምገማዎች በቀዳሚ ግምገማዎች, ስብሰባ ከሌላው. ይህ አይነት ቅድሚያ የእኛ ነፃ የሚሰጡዋቸውን. ይገናኛሉ ግምገማዎች የኋላቀርነት. ያትሙ መጠቀም ቪድዮ በቀዳሚ ግምገማዎች ቅድሚያ. አዳዲስ ግምገማዎች በ..."} {"text": "ALERT: የዲሲ ፍ / ቤቶች ከዲሲ ከፍተኛ ፍ / ቤት የመጡ ጥሪዎች እየተደረጉ ያሉበትን ማጭበርበር ህብረተሰቡ እንዲያውቅ እና ተቀባዩም ዘመድ ዘብጥያ ከእስር ቤት እንዲለቀቅ ወይም በህጋዊ ውክልና እንዲረዳ ገንዘብ እንዲያደርጉለት ይፈልጋሉ ፡፡ እነዚህ ህጋዊ ጥያቄዎች አይደሉም ፡፡"} {"text": "ከርሱ ዘንድ የሆነ መመሪያ (አልሁዳ) ከጥመት ማዳኑ ሲሆን፣እዝነት (ረሕመት) ደግሞ ከዕድለ ቢስነት መታደጉ ነው። በጣሃ ምዕራፍ መጀመሪያ ላይ ያወሳው እውነታም ይኸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦"} {"text": "ፕሮፌሰር መስፍን፡- የአንድ ችግር መነሻ እስኪታወቅ ድረስ ነው ችግር የሚሆነው። ከታወቀ በኋላ እንዴት ችግር ይሆናል፣ ለምሳሌ ድርቅን እንውሰድ፤ ተምች ወይም አንበጣ መጣና ችጋር አስከተለ እንበል። ይኼ በመጣ ቁጥር ችጋር ያስከትላል ማለት ነው። ድርቅ የሆኑባቸው የተለያዩ የዓለም አገራት አሉ። ለምሳሌ የዓረብ አገሮች ዘላለም ድርቅ ናቸው፤ ግን ችጋር የለም። በአውሮፓም ሆነ በአሜሪካ አልፎ አልፎ ድርቅ ይመጣል፤ ነገር ግን ችጋር የለም። ቻይናና ሕንድ በዱሮ ጊዜ የችጋር አገር ነበሩ፤ ዛሬ በእነዚህ አገሮች ችጋር የለም። ስለዚህ ያ የተፈጥሮ ምክንያት አንድ ጊዜ ሳይታወቅ መጥቶ ከሆነ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ከዚያ በኋላ ግን ማሰብና ለዚያ መዘጋጀት ያስፈልጋል። ያንን እንግዲህ እያንዳንዱ ገበሬ ነፃነት ቢኖረው ራሱ ያደርገዋል። አለዚያ ደግሞ በሕዝቡ ፈቃድ ላይ የተመሠረተ መንግሥት፣ የሕዝቡን ፍላጎት የሚፈጽም፣ ነገ ይኼ ሕዝብ ከሥልጣን ያወርደኛል ብሎ የሚሰጋ መንግሥት ካለ አስፈላጊውን ሁሉ አድርጎ ችጋሩን ማስወገድ ይችላል። ግን አገር አስተዳዳሪው መንግሥት ለጉዳዩ ግድ የሌለው ከሆነ ያ ገበሬ እንዴት ብሎ ነው ከችጋር ሊወጣ የሚችለው፣ አቅሙ የለውም፣ ነፃነቱ የለውም። ነፃነት፣ አቅም፣ ችሎታና ወኔ የሌለው ገበሬ ሁል ጊዜም ሞት አፋፍ ላይ ነው ያለው፤ አንድ ትንሽ ነገር ሲደርስበት ክንብል ብሎ ይወድቃል።"} {"text": "እሩቅ ቦታ ሳንደርስ በቅርቡ በተካሄደው በቱርኩ ኤርድዋን በሩሲያው ፑቲን በእነሱ እርምጃ ያልተደሰተ በተቃራኒው ያልተበሳጨ ሰው የለም። የግብጹ ሙርሲና ፊልድ ማርሻል አዚዚ አሉ።"} {"text": ""} {"text": "በውጪ ምንዛሬ እጥረት ዙሪያ ሙስና መኖሩ፣ አንድ ዶላር ለመውሰድ አንድ ብር ከሃያ ሳንቲም ጉቦ እንደሚሰጥ በመግለጽ ሪፖርተር ዜና ማውጣቱን ተከትሎ ብሄራዊ ባንክ በመላው የአገሪቱ ባንኮች ላይ ምርመራ እንደሚያደርግ አስታውቋል። አስተያየት ሰጪዎች እንደሚሉት መንግስት ከየስርቻው የሚለቅመው የውጪ ምንዛሪ አሁን ተፈጠረ ለሚባለው የምንዛሪ እጥረት መፍትሄ አይሆንም።"} {"text": "ስለ ዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በዓማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ የተጻፉ ኢንተርኔት ላይ ብዙ የሉም። በእንግሊዝኛው እንደሚደረገው ኢትዮጵያውያን ፊደላቸውን በመጻፊያ መኪና መሣሪያ (Amharic typewriter / አማርኛ ታይፕራይተር) [817] ለመጠቀም ተመራምረው ከደረሱበት ዘዴ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል (Ligature) የኢ/ር ኣያና ብሩ የ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. (እ..ኤ.ኣ. 1932) ገደማ ግኝት ሥራ ላይ ውሏል። [818] በእዚህ የተነሳ ኢንጂነሩ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ሊቅ ናቸው። ከመቶ በታች መርገጫዎች የኣሉት የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ ከሁለት መቶ በላይ ለሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች እንዲብቃቃ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል ኣስፈለገ። “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ኣሉ እንጂ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” እና “ሡ” ስለሌሉ የመቀነስ ምልክትን የመሰለ “-” ከሌላ መርገጫ በመክተብ “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ጎን በማስቀመጥ ቅጥሎቹ ካዕቦቹን ስለሚመስሉ ተመልካቹ እንዲቀበላቸው ሆነ። ኣንዱን መቀጠያ ብዙ ቀለሞች ሊጋሩት ስለሚችሉ የሁሉም ቀለሞች በኣለመኖር የተነሳ መርገጫዎች መቆጠብ ተቻለ። “ሃ” እና “ማ’ እንጂ “ሂ”፣ “ሚ”፣ “ሄ” እና “ሜ” ስለሌሉ “ሃ” እና “ማ” እግሮች ጎን መስመር ወይም ቀለበት በማስቀመጥ እነዚያን በሚመስሉ ቅጥሎች እንድንጠቀም ሆነ። እነ “ቻ”ን የመሰሉ ቀለሞች ከታችና ከላይ ከሁለት መርገጫዎች “ተ” ላይ በሚቀጠሉ ነገሮች ስፍራው ወደኋላ እየተመለሰ ሦስት ነገሮች ኣንድ ፊደል እንዲመስል ተሠሩ። ስፍራ ስለኣነሰ እንደነ “ኳ” ያሉ ቀለሞች “ካ” ስር በተቀመጠ መስመር በሚሠሩ ኣዳዲስ ቀለሞች ተተኩ። የ“ላ”ን ግራ እግር ማሳጠር ስለኣልተቻለ “ለ” ቀኝ እግር ላይ ከመስመር በታች በወረደ መቀጠያ የ“ለ” ቀኝ እግር ረዝሞ ያልተለመደ መልክ ይዞ ቀረበ። በመቀጠል ሊሠሩ ለማይችሉ ቀለሞች የእራሳቸው ስፍራ ሲሰጣቸው ቦታ ስለኣልበቃ ካልገቡት መካከል የዓማርኛ ኣራት ነጥብ ኣሉበት። [819] ስለዚህ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና የተመረኮዘውና ኣከታተቡ የተንፏቀቀ ፊደል በኣንድ የእንግሊዝኛ ገበታ ምትክ መቀጠል ላይ ነው። የዓማርኛ ቀለም ግን እየኣንድኣንዱ እራሱን የቻለ ስለሆነና ኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ስለማይበቃው የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ፊደል ዓማርኛ ኣይደለም። [820] ፊደላት ለኮምፕዩተር ሲሠሩ ተለያይተው እንዲቀርቡ ሲደረግ የታይፕራይተሮቹ ግን እንዲነካኩ ተንፏቅቀው የተሠሩ ስለሆኑ ቦታዎቻቸውን የኣልጠበቁም ናቸው። ይህ ሁሉ ሲደረግ እንደእነ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የመሳሰሉት ሲጠቀሙ የነበሩት በትክክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች ነበር። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና [821] በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመን ተጀምሮ በደርግ ዘመን የኣበቃ የ፶ ዓመታት ግድም ዕድሜ የነበረው ቴክኖሎጂ ነው። የኣማርኛ ታይፕራይተር የሠሩ ሌሎችም ኣሉ። የኣማርኛ ታይፕራይተር ቴክኖሎጂ ያበቃለትም ዶክተር ኣበራ ሞላ የግዕዝን ፊደል ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው እ.ኤ.ኣ. በ1987 ሞዴትን ለገበያ ኣሜሪካ ውስጥ ስለኣቀረቡ ነበር።"} {"text": "”ሆስፒታል ለቀላል ቀዶ ጥገና ከመግባቱ በፊት ሙሉ ምርመራ ተደርጎለት ጤነኛ ነው ብለዋል” የምትለው ሃሊማ ዛሬ ግን የተፈጠረውን የህክምና ስህተት የሚያስተካክል አካል ጠፍቷል።"} {"text": "ጠቋሚው ከፍተኛ-ዕድል የመቀልበስ ዘይቤዎችን ለመፈለግ የተቀየሰ ነው-ከላይ ከላይ እና ከታች ከሐሰት ስብራት ጋር። የአንድ ድርድር መሣሪያ የዋጋ ንቅናቄ ከ “W” ፊደል ጋር የሚመሳሰል ንድፍ ሲፈጠር የሚከሰት ድርብ የላይኛው / ድርብ ታች-ሻማ ቅጦች ታች) ወይም “ኤም” (ድርብ አናት) ፡፡ እንደዚህ ዓይነቶቹ ቅጦች ብዙውን ጊዜ በአንድ አዝማሚያ መጨረሻ ላይ የተመሰረቱ ናቸው እናም አዝማሚያውን ለመለወጥ ቀደም ብለው ጥቅም ላይ ይውላሉ ፡፡ይህን አመላካች የሚወስነው ምንድን ነው? ይህ አመላካች እንደዚህ ዓይነቶቹ ቅጦች ፣ ሁለት የላይኛው እና ታች የሚባሉት ፣ እጥፍ ተብሎ የሚጠራው ልዩ ቅጥን ያገኛል ፡፡ በሐሰተኛ ስብራት የላይኛው እና ድርብ ታች “የቀኝ ትከሻ በሐሰት ስብራት” ንድፍ የተሠራው የቀኝ ትከሻው ከፍተኛ ዋጋ ከግራ ትከሻ ከፍ ባለ ጊዜ ነው። “ድርብ ታች በሐሰተኛ ስብራት” ንድፍ የተሠራው የቀኝ ትከሻው ዝቅተኛው ዋጋ ከግራ ትከሻ በታች በሚሆንበት ጊዜ ነው። እነዚህ ልዩ “ድርብ ከላይ / ድርብ ታች” ሞዴሎች የራሳቸውን መጠን ለመጨመር በ “እርግጠኛ ገንዘብ” የተፈጠሩ ናቸው አቀማመጥ በሐሰተኛ ስብራት ፣ “እርግጠኛ ገንዘብ” በተቻለ መጠን ብዙ ነጋዴዎችን ወደ የተሳሳተ የገቢያ ክፍል ለመሳብ ይሞክራል። ከዚያ በኋላ “ትክክለኛው ገንዘብ” በድንገት አቅጣጫውን ይለውጣል። የተጠመዱ ነጋዴዎች ይሸበራሉ ፣ ይዘጋሉ አልፎ ተርፎም አቋማቸውን ይለውጣሉ ፡፡ ይህ ተገላቢጦሹን በጣም ጠንካራ እና ትርፋማ ያደርገዋል ፡፡ ጠቋሚው በትክክል እነዚህን ያገኛል […]"} {"text": ""} {"text": "በኢትዮጵያ ምን ያህል ማኅበራዊ ቀውስ እየደረሰ መሆኑን እና ለእዚህም መንግስት ምንም የአጭር እና የእረጅም ጊዜ የመፍትሄ ሃሳብ የሌለው ነገር ግን በድንገት የጎዳና ተዳዳሪዎችን በሙያ አሰለጠንኩ እያለ መልሶ ወደ ጎዳና እያወጣቸው መሆኑን የምናውቅ ብዙ አይመስለኝም። በተለይ ቁጥር ብዙ ነገርን ያመላክታል እና የችግሩ ግዝፈት ምን ያህል እንደሆነ ለማየት የዩኒሴፍ እና የኢሪን ሪፖርት መሰረተ በማድረግ እንደሚከተለው ለማቅረብ እሞክራለሁ።"} {"text": "29:17 ከአላህ ሌላ የምትግገዙት ጣዖታትን ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋችው ለናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፤ ተገዙትም፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ወደርሱ ትመለሳላችሁ።"} {"text": "የብልጽግና ፓርቲ የውጭና የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የነበሩት አቶ አወሉ አብዲ የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ፕሬዝዳንት ሆነው በመንግስት መሾማቸውን ፊደል ፖስት አረጋግጧል። ዶክተር አብይ በሊቀመንበርነት የሚመራው ብልፅግና ፓርቲም በአቶ አወሉ ቦታ…"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ሰዲህኤ ካብ ኤርትራ ወጻኢ ኣብ ኩሉ ኩርነዓት ዓለም ውዳበታት ዘለዎ፡ ብኣካልኳ ኣብ ኤርትራ ብቃልዕ እንተዘየለ ብኣተሓሳስባ ግና ባህጊ ህዝቢ ኤርትራ ዘንጸባርቕን ንሓድነት መሬትን ህዝብን ኤርትራ ዝቃለስን ሰልፊ እዩ። ኣብ ኤርትራ ዘይምህላውና ምኽንያቱ ከምዘይትስሕቶ ርግጸኛታት’ኳ እንተኾና ኣብ ሃገርና ሓሳብካ ናይ ምግላጽን ምውዳብን ብዙሕነት ዘይጸውርን ብቅዋምን ግዝኣተ-ሕግን ዘይምራሕን ብሓደ ጉጀለ ዝተገበተ ባይታ ስለ ዘሎ ጥራይ እዩ። ንዕላማ ቃልስና ብዝምልከት “ሰ.ዲ.ህ.ኤ. ምልካዊ ስርዓትን ንሱ ዘተኣታተዎ ኣዕናዊ ሳዕቤናትን ኣልጊስካ ኣብ እትምስረት ደሞክራስያዊት ኤርትራ ልዕልና ሕጊ ዝሰፈና ንመሰልን ክብርታትን ኩሎም ዜጋታታ ብማዕረ ንምርግጋጽ ምንጪ ስልጣን ናይቲ ዝቐውም መንግስቲ፡ ህዝቢ ምዃኑ ይኣምን። ኣብ ቅድሚ ህዝቢ ተሓታቲ ዝዀነ፡ ኣብዝሓ ሰልፍታታን ሰላማዊ ውድድርን ዘፍቅድ፣ ንመሰረታዊ ሰብኣውን ዲሞክራስያውን መሰላት ዜጋታት ዘኽብርን ዝጣበቕን፤ ስርዓተ-መንግስቲ ብምርጫ ህዝቢ ክውሰን ከም ዘለዎ ይኣምን።” ዝብል ርኢቶን ንዘለዎ መደብ ዕዮና እንተ ኣንቢብካ መወከሲ ሓሳብ ክትረክብ ኢኻ።"} {"text": "እሱ አንድ ሳምንት በኋላ ሞተ በፊት ኩባ ያለንን ጉዞ ላይ, እኔ, ጊዜ እና ኮልሌ Appelfeldt ቃለ ፓስተር ፈርናንዶ Leyva ነበር. እሱ እጅ ውስጥ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር መሃል ላይ ይቆማል."} {"text": "ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኣብ 1987 ዓ.ም እንትጣየሽ ድሑራት ዝኾኑ መሳርሒታትን ውሑድ ሓይሊ ሰብን ብምሓዝ ኣብ ኢትዮጵያ ኣብ ዝነበረ ሚዲያ ብሮድ ካስቲንግ ሓዱሽ ኣቀራርባ ወኒኑ ናብ ስራሕ ኣትዩ እዩ። ኣብ ከይዲ ድማ ኣወዳድብኡን ትሕዝቶ መርሃ ግብሩን እናመሓየሸን ፀገማቱ እናቐረፈን ቅልጣፍኡ ቀፂሉ።"} {"text": ""} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "በዚህ መሰረት፤ ነፃና ገለልተኛ ሚዲያ መኖር የለበትም፣ በእውነታ ላይ የተመሰረተ መረጃና ትችት የሚቀርቡ ጋዜጠኞችና ጦማሪያን መኖር የለባቸውም፣ የዜጎች መብትና ነፃነት እንዲከበር የሚወተውቱ የፖለቲካ መሪዎችና የመብት ተሟጋቾች መኖር የለባቸውም። በአጠቃላይ፣ በጨቋኝ ስርዓት ስር የሚኖሩ ዜጎች የእኩልነት ጥያቄ እንዳይጠይቁ ለማድረግ በቅድሚያ እንዳያውቁ ማድረግ ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ እንደ ኢትዮጲያ በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ “Anti-Terrorism Law (2009)”፣ እንደ ስዋዚላንድ (Swaziland) በ¨Suppression of Terrorism Act (STA)”፣ እንደ አንጎላ (Angola) “በState Security Law”፣…ወዘተ በመሳሰሉ አፋኝ አዋጆች፥ ደንቦችና መመሪያዎች አማካኝነት የግል ሚዲያዎችን፣ ጋዜጠኞችን፥ ጦማሪያንን፣ የመብት ተሟጋቾችንና የፖለቲካ መሪዎችን እስራትና ስደት ደብዛቸውን ማጥፋት ያስፈልጋል።"} {"text": "በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙት የከፍተኛ መስመሮች ውስጥ 30 ነጥብ 3 በመቶው እንዲሁም ከኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ውስጥ 33 ነጥብ 1 በመቶዎቹ በራስ ኃይል ቢሮ የተገነቡ መሆናቸውን አቶ ሰለሞን አስታውቀዋል፡፡"} {"text": "ሲሰለጥኑበት የነበረ አንድ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ከተያዙት ሰልጣኞች በተገኘዉ መረጃ መሰረት ለጊዜዉ በተሰወሩ የጥፋት ሃይሎች ጋር ከ12 በላይ የሚገመት የጦር መሳሪያ አብሮ እንደተሰወረ ለማወቅ ተችሏል ብለዋል፡፡"} {"text": "በገቢዎች ሚኒስቴር የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰጣቸው ስልጠና በታክስ አስተዳደሩ እየተፈጠሩ ያሉትን የወንጀል ድርጊቶች ለመከላከል እንደሚረዳቸው ሕግ አስከባሪዎች ተናገሩ። ባሕር ዳር ፡ የካቲት 07/2013 ዓ.ም..."} {"text": ""} {"text": "መጋቢት 07/ 2012 ዓ.ም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የእናት ፓርቲ የአቋም መግለጫ ተያይዘን እንድንድን እንጂ ተያይዘን እንዳንጠፋ ሁሉም የድርሻውን ይወጣ! የኖቭል ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) በአ..."} {"text": "ንእፁ ህሊና ከአገልጋዮቹ የተሰደደበት ምክንያቱ ከሰማንው ከምናውቀው ውጪ ምን ይሆን? ይቅርታ ና ንስሀ እንደ ተራራ የራቃቸው ለምን ይሆን ? ዳኒ በርታ ፀጋህን ያብዛው ይሄን አገልግሎትህን ጌታይባርክልህ::ዮናስ አበበ"} {"text": "አሰራሩ ለ በ SPID ፖስት አማካኝነት ኖኢአፓን ይድረሱ ወደ INPS ጣቢያ ለመግባት አሁን ከጠቆምኩት ጋር ተመሳሳይ ነው ፡፡ እንደገና ማድረግ ያለብዎት እንደ ‹Peeeid› ዘዴ እንደ ‹PosteID› ን መምረጥ እና በ PosteID መተግበሪያ ወይም በኤስኤምኤስ በተላከው የማረጋገጫ ኮድ በኩል መግቢያውን መፍቀድ ነው ፡፡"} {"text": "አባይ ሚዲያ ዜና - ታህሳስ 12፣2012 ባሳለፍነው ሳምንት የወጣ አንድ ዘገባ ኢትዮጵያ መሰረቱን በጅቡቲ ጠረፍ አካባቢ፤ ዋና ማዘዣዉን ደግሞ ባህር ዳር ያደረገና በደቡባዊ የቀይ ባህር..."} {"text": "የቅሪተ አካል ነዳጆች እና የኑክሌር ኃይልን ምክንያታዊ ያልሆነ ፣ ከልክ ያለፈ ወይም በአደገኛ አስተዳደር ምክንያት የተጋፈጡ ፣ አዕምሮአችንን የምንጠቅል ፣ ፈጠራ የማድረግ ፣ የመፈልሰፍ ፣ አዲስ የተስማሙ ማሽኖችን አዲስ የመፈተሽ ምክንያት አለን ፡፡ እነዚህን ሁሉ የተበታተኑ ሀብቶች በተሻለ ሁኔታ ይጠቀሙበት-ሰፊ የተፈጥሮ ልግስናን ለማግኘት የሚወስድባቸውን አጠቃላይ ማሽኖች በፍጥነት እንፈጥር ፡፡"} {"text": "በመድረኩ ላይ የተሰየሙት አመራሮች በበኩላቸው፤ የጋራ ማስተር ፕላኑ ከሌሎች ያደጉ ሀገሮች የተኮረጀ መሆኑን ጠቁመው፤ እነ አሜሪካ፣ ጀርመንና ፈረንሳይ በዚህ ሁኔታ ነው ያደጉት ብለዋል፡፡ አስተያየት ሰጪዎች በበኩላቸው፤ “ሌሎች አገሮች ተሞክሮዎች መኮረጅ መልካም ቢሆንም ስንኮርጅ ከአገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር እየተገናዘበ መሆን እንዳለበት ገልፀዋል፡፡ “ይሄ በፊንፊኔ ዙሪያ ብቻ ያለ ኦሮሞ ጉዳይ ሳይሆን የእያንዳንዱ ኦሮሞ ጉዳይ ነው፤ ሁሉም ሊወያይበት ይገባል፡፡” ሲሉም አክለዋል፡፡ የጋራ ፕላኑ አርሶ አደሩን ለስደትና ለሥራ አጥነት ይገፋል ለሚለው የተሳታፊዎቹ አስተያየት የመድረኩ መሪዎች ሲመልሱ፤ በጉዳዩ ላይ የተሰሩ ዘላቂ ጥናቶች እንዳሉ ጠቁመው “አርሶ አደሩ ተገቢው ካሣ እየተከፈለው ተደራጅቶ እንዲሰራ እገዛ ይደረግለታል” ብለዋል፡፡ የጋራ ልማት ከጋራ ችግር ነው የሚነሣው ያሉት አወያዮቹ፤ የኦሮምያ ልዩ ዞን ልዩ ተጠቃሚ ይሆናል የሚለውን የህገመንግስቱን ድንጋጌ የተቀናጀው የጋራ ፕላን ተግባራዊ እንደሚያደርገው ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "በሌላ በኩል የመንግስት ወይም የአስተዳደራዊ ወሰን ለውጥ በአማራ፣ ኦሮሞ፣ ሲዳማና ወላይታ ህዝብ ብዛት ላይ የፈጠረው ተፅዕኖ የለም። በ1986 (1994) ዓ.ም በተካሄደው የህዝብና ቤት ቆጠራ መሠሰት ኦሮሞ = 17.08 ሚሊዮን፣ አማራ = 16.01 ሚሊዮን፣ ሲዳማ = 1.84 ሚሊዮን፣ ወላይታ = 1.27 ሚሊዮን ነው። በ1977ቱ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከአጠቃላዩ የሀገሪቱ ሕዝብ ብዛት፤ ኦሮሞ 29.1%፣ አማራ 28.3%፣ ሲዳማ 3.0%፣ ወላይታ 2.4% ነበር። በ1986ቱ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከአጠቃላዩ የሀገሪቱ ሕዝብ ብዛት፤ ኦሮሞ 32.5%፣ አማራ 30.5%፣ ሲዳማ 3.5%፣ ወላይታ 2.4% ሆኗል። የ1997ቱን ምርጫ ተከትሎ በ1999 ዓ.ም በተካሄደው ህዝብና ቤት ቆጠራ፤ የኦሮሞ ህዝብ 25.3 ሚሊዮን፣ አማራ 19.8 ሚሊዮን፣ ሲዳማ 2.9 ሚሊዮን ሲሆን ወላይታ ደግሞ 1.6 ሚሊዮን መሆኑ ተገልጿል። በዚህ መሠረት በ1999ኙ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከአጠቃላዩ የሀገሪቱ ሕዝብ ብዛት፤ ኦሮሞ 34.4%፣ አማራ 27.0%፣ ሲዳማ 4.0%፣ ወላይታ 2.3% ሆኗል። ለምሳሌ በኦሮሞ ህዝብ ብዛት እና አማራ ህዝብ ብዛት መካከል የነበረው ልዩነት ብቻ ነጥለን ብንመለከት፤ በ1977ቱ ቆጠራ= 332,400 ነበር፣ በ1986ቱ ቆጠራ = 1,072,900 ነበር፣ በ1999ኙ ቆጠራ= 5,485,600 ሆኗል። የአማራ ህዝብ ብዛት ከ1977 እስከ 1986 ዓ.ም ባሉት አመታት ባደገበት 2.2% ቢያድግ በ1999 ዓ.ም የአማራ ሕዝብ ብዛት 21,271,588 ይሆናል። ከአጠቃላይ የሀገሪቱ ህዝብ ውስጥ ከዚህ አንፃር በ1999 ዓ.ም በተካሄደው ህዝብና ቤት ቆጠራ 1,393,388 የሚሆን የአማራ ህዝብ #ጠፍቷል። በዚህ መሠረት 6.55% በሚሆነው የአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ተፈፅሟል ማለት ይቻላል።"} {"text": "መቼም ተራሮቹ ወደ መሐመድ ካልመጡ መሐመድ ወደተራሮቹ መሄድ አለበት:: የሰዉ ልጅ ወደአሰበዉ ግብ ለመድረስ በቅድሚያ ግቡን ሊያሳካዉ እንደሚችል ማማን አለበት:: ይህንን እምነት ይዞ መቼ እና እንዴት ሊተገብረዉ እንደሚችል የጊዜ ሰሌዳም ማስቀመጥ ይኖርበታል:: ቀጥሎም ወደግቡ ለመድረስ የጊዜ ሰሌዳዉን መሰረት አድርጎ መንቀሳቀስ ይጠበቅበታል:: እዚህ ላይ ዋናዉ ቁምነገር ይቻላል የሚለዉ ምኞት አይቻልም ከሚለዉ ስንፍና የሚሻል እና የሚበልጥ መሆኑን ማመን እና መቀበል ነዉ::"} {"text": "የዓለም አቀፉ ክራይሲስ ግሩፕ ከፍተኛ አጥኚ ዊሊያም ዳቪሰን በፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ክልል መካከል ያለው ውዝግብ ለመገምገም ወደ መቀለ ከተጓዘ በኋላ ለድርድር ፍላጎት እንዳለ የሚያሳይ ነገር የለም ሲል ለቢቢሲ ገልጿል።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "ምስ ስግኣት ኮቪድ-19 ተኣሳሲሩ ኣብ ኣብያተ ማእሰርቲ ስዑዲ ዓረብ ተዳጕኖም ይነብሩ ዘለው ኢትዮጵያዊያን ኣብ ኣስካፊ ኩነታት ከምዝርከቡ ብምግላፅ ናብ ሃገሮም ክምለሱ ከምዝደልዩ ገሊፆም።ኣብ ዶብ ስዑዲ ዓረብን የመንን ዝርከብ ‘’ጄዛን’’ ተባሂሉ ኣብ ዝፅዋዕ ቤት ማእሰርቲ ካብ ዝርከቡ ሓደ ካብ ክፍሊ ኦሮምኛ ንትዕግስቲ ገሜ ኣብዝሃቦ ቃለ ምልልስ ‘’ናብ ሃገርኩም ክትምለሱ ምስመንግስትኹም ተዘራሪብና ኣለና’’ ኢሎም ወታደራት መንግስቲ ስዑዲ ዓረብ ቅድሚ ሽዱሽተ ኣዋርሕ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኣእትዮምና ይብል።"} {"text": "ታዲያ እኒያ ወፍራም አዛውንት እንዴት ሆነው ይለፉ? ጭንቅ ሆነ፡፡ “እሺ!” ብለው አፍንጫውን አንዳች በሚያህለው መቀመጫቸውን እየታከኩ ትግል ጀመሩ፡፡ ነገር ግን ምንም ያህል መንቀሳቀስ አልቻሉም፡ ይኼኔ፤ “ኧረ አፈኑኝ’ኮ” እያለ ጮኸ፡ እሳቸውም ጭንቀቱ ተሰምቷቸው “ምን ላድርግ ልጄ? ወድጄ መለሰህ? ቸግሮኝ ነው” አሉት፡፡ እኔና ጓደኛዬ ተያይተን ፈገግታ ተለዋወጥን፡፡"} {"text": ""} {"text": "- ለኔም ዋነኛው ነገር ያ ነው። መጀመሪያ የምናመራው ወደ ማልቀሻ ግንብና ወደ ዮራ ተራራ ነው። ከዚያ በጽዮን ተራራ የሚገኘውን የንጉሥ ዳዊትን መቃብር ትጎበኛለህ። በቂ ጊዜ ከተገኘ ደግሞ በወይራ ተራራ የሚገኙ ጥንታዊ መቃብሮችን ትጎበኛል።"} {"text": ""} {"text": "እየተጓዙ ሳሉ ሻንጣዎትን በምታይበት ቦታ ላይ ለመተው እቅድ አያይዙ, ይህ አላስፈላጊ ትኩረትን ይስባል. እና በእርግጥም, እንቃቱ እዚህ ላይ ይባላል ተብሎ ይጠራል ..."} {"text": "አንድ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ሐሳብ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምጽ የደገፈው፣ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምጽ የደገፈው ወይም ከፌዴሬሽኑ አባል ክልሎች ውስጥ አንድ ሦስተኛው የክልል ምክር ቤቶች በድምጽ ብልጫየደገፉት ከሆነ ለውይይትና ለውሳኔ ለመላው ሕዝብና የሕገ መንግሥቱ መሻሻል ለሚመለከታቸው ክፍሎች ይቀርባል፡፡"} {"text": "ቅጥ ያጡ ጎጠኞች እና ሙሰኞች መሪዎችን ለማስወገድ ብዙ ሺዎች ከሚያልቁ እውነተኛ ወታደሮች ሃገርን ወደ ባሰ ትርምስ ከሚመሩ ጉልበተኞች ማዳናቸው ክፉ ሥራ አይደለም የሚሉ አሉ።የቡኪናው ጉዳይ ግን ከእዚህ የተለየ ይመስላል።ምክንያቱም ጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ፕሬዝዳንት በመጪው ጥቅምት ወር ላይ በሚደረገው ምርጫ ስልጣን ያስረክባሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር።እውነት ሊያስረክቡ ነበር? ወይንስ እንደ ህወሃት ምርጫ አጭበርብረው ስልጣን ላይ ሊቀመጡ አስበው ነበር? የሚለው ጥያቄ እንዳለ ሆኖ።"} {"text": ""} {"text": "click here for pdf የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ወንጌል ወደ ግእዝ ቋንቋ መተርጎም የጀመረው በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘመን፣ የተጠናቀቀው ደግሞ በተሰዓቱ ቅዱሳን መሆኑን ይገልጣሉ [1] ፡፡ እስ..."} {"text": "በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን ታይተው የማይታወቁ የሚመስሉ ሰላማዊ ሰልፎችንም በማድረግ በእኔ ላይ በካህናትና ምእመናን ልጆቼም ላይ እየተፈጸመ ያለውን አሰቃቂ ግፍ መንግሥት ያስቁምልኝ በማለት ያለማቋረጥ ድምጽዋን እስከ ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ አሰምታለች፡፡ ይሁን እንጂ ነገሩ ‹‹አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት…›› እስኪመስል ድረስ ጩኸቷን ሰምቶ ምላሽ የሚሰጣት፣ ከሚፈጸምባት አሰቃቂ ግፍ ከሚደርስባትም ጽኑ መከራ የሚታደጋት አካል ማግኘት አልቻለችም፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "(ዶር የሚለውን የክብር ሥም የሰጠሁት እኔው እራሴ። ኢትዮጵያ የሚለውንም አባት የሰጠሁትም እኔው እራሴ – ያው ለዚህ ደግሞ ፈቃድ ከመንፈስ ደኃዎች ሳያስፈልገኝ። )"} {"text": "* ንሳ: ናይቶም ተምሳልን ጽላሎትን ዝኾኑ ቐዳሞት ኪዳናት መፈጸምታ ኣማናዊ ኪዳን ብምዃና፡- “ኖኅ ካብ ክፉእ ማይ ኣይኂ ዝደኃነላ መርከብ ቅድስት ድንግል ማርያም እያ።” (ቅዳሴ ማርያም ቍ. 31)፣ ኣብ መርከብ ኖኅ ዝነበሩ ጥራይ ከምዝደኃኑ፡ ከምኡ ድማ ብሰንኪ ኃጢኣት ዓለም ካብ ዝዘንም መዓት ማይ ኣይኅን ብዕልቕልቕ ኣስጢሙ ናብ ሲኦል፡ ገሃነመ እሳት ካብ ዚወስድ ማይ ጥፍኣትን እተድኅነና መርከብ ኪዳነ ምሕረት፡ ንሳ እያ።"} {"text": "የኬንያ ምርጫ ቦርድ የኬንያ ተቃዋሚ ፓርቲ ዕጩ ያጣጣሉትን ምርጫ ውጤት ዛሬ ይፋ አደረገ። በምርጫው ተቀማጩ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ ደምፅ አግኝተው ማሸነፋቸውን የኬንያ የምርጫ ቦርድ ኮሚሽነር ዋፉላ ቸቡካቲ ገልፀዋል።"} {"text": "ZhongShan የ LED flood flood 26W 48 ወራሰ ውኃ የማይበገር የ LED ውሃ ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ሞዱም አንዳንድ እሴት በ + 8 ፍጥነት, ዋጋው ነው ከባድ በፍጥነት ፋሽን ላይ በመከላከያ ቀዳሚው ውስጥ ቀስት ውስጥ ቀስ በቀስ እየተቀነሰ ነው. የጥፋት ጥፋት ተከላካይ ከመከላከያ ፍጥነት በላይ የሚጠይቀው ገጸ-ባህሪያት ላይ ሲሆን, ይበልጥ ዋጋ ያለው እምቅ ማወጅ."} {"text": "“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳው ባሕር ዳር፡ ጥር 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) “ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት..."} {"text": ""} {"text": "እነሆ እንደተለመደው ያስተምራሉ፣ ያዝናናሉ፣ ያሳውቃሉ የምንላቸውን ጉዳዮች ይዘን ብቅ ብለናል:: ታሪክ፣ ባህል፣ ኪነ ጥበብና ቅርስ ዋነኛ ትኩረቷን ያደረገችው መጽሔታችን፤ ሌሎች የፍልስፍናና ማህበራዊ..."} {"text": ""} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "ብመሰረት ሕገ መንግስቲ ሰላማዊ ሰልፊ ምክያድ መሰል ሕሉው እንተኾነ እውን ኣብዚ ሰሙን ዝተኻየዱን ንምክያድ ዝድለዩ ዘለውን ግን ካብ ሕጋዊ መንገዲ ወፃኢ ዝኾኑን ዘይግቡእ ቕስቀሳታት እዮም ክብሉ ኮኒኖምዎም።"} {"text": "110 / 240V AC SMD 5050 የተከወተ የጣራ ብርሃን 110 / 240V ኤ አሲ ኤም ኤ ዲ 2835 የተዘዋወለ የፀሐይ ብርሃን 110 / 240V ኤሲ ኤም SMD 5730 የተዘዋወለ የብርሃን መብራት 110 / 240V ኤኤም ኤል ኤም ዲ ዲ 3014 የተስተካከለ የጣፋጭ ብርሃን"} {"text": "በታማኝነት ሁሉ የበለፀገው የእንግሊዛዊ ተጫዋች ጤናማ እና ፍጹም የሆነ ፍቅርን በመጠበቅ በቀላሉ ሊመካ ይችላል ፡፡ እውነቱን ለመናገር ዋትኪንስ በስሟ የምትታወቀው ኤሊ አልደርሰን የምትባል አንዲት ቆንጆ ሴት ጓደኛ አላት ፡፡"} {"text": "ሟች፡- እ-ፎ-ይ ተገላልኩ ብሎ ነው የሳቀው ፈረሱ፡፡ የሞት ሎተሪ ወጣለት፤ የሞት ዲቪ. . . ፈነዘጠ፡፡ ከእንግዲህ የኑሮ ውድነት. . . ስቃይ. . . ጦም ማደር ብሎ ነገር እሱንእይመለከተውም፡፡ ፡፡ ፡፡ ከራሚ ይጭነቀው፡፡ ሞት የቀረ መስሎት ተስፋ ቆርጦ ነበር፤ . . .ለካ ይዘገያል እንጃ አይቀርም. . . ከሞት ኤምባሲ ቪዛ ተመታለት፡፡ . . . በሞተ ሀገር ላይ ከመኖር ተገላገለ፤ ሳቀ፡፡"} {"text": "1 2019 የከፍተኛ እና አዲስ ቴክኖሎጂ ድርጅት የምስክር ወረቀት የክልል ግብር አስተዳደር የፉጂያን ግብር ቢሮ እና የፉጂያን የሳይንስና ቴክኖሎጂ መምሪያ መምሪያ"} {"text": "ባገራችን “መሆን የሌለበት” ነገር “ሆኖ ስናገኘው” ትክክል ነው ብለን ማመንና መቀበል ከጀመርን ሰንብተናል። የሰው ልጅ ባህርይ የስነ ኅሊና ጠበብት ይህ “መሆን ያልነበረበትን” ክስተት “መሆን እንደነበረበት” አድርጎ መቀበል አደገኛ ስለሆነ በተቻለ መጠን መወገድ አለበት ይላሉ። በዘጠናዎቹ መጀመርያ አካባቢ ለሥራ ጉዳይ ወደ አፍጋኒስታን ሄጄ ገና የደረስኩ ሳምንት፣ ሙጃሄዲኖች ያላንዳች ዕረፍት መዲናዋን ካቡልን በመድፍ ይደበድቡ ነበርና፣ አሩሩ ባረፈ ቁጥር ሲያንቧርቅ ከመቀመጫዬ ብድግ እያልኩ ወደ በሩ ስሮጥ የታዘበኝ የጸጥታ ጉዳይ ኃላፊያችን ቀረበኝና “መደንገጥህ የሰው ልጅ ትክክለኛ ባህርይ ነው፣ ትክክል የማይሆነው ግን ስትለምደውና መበርገጉን ስታቆም ነው፣ ያኔ ይህን አገር ለቅቀህ መሄድ አለብህ” ብሎ መከረኝ። አዎ “ትክክል ያልሆነ” ነገርን “ትክክል” አድርገን መቀበል ስንጀምር፣ አእምሮአችን ነገሮችን የሚገመግመው “መሆን የነበረበት” ከሚለው ሳይሆን “መሆን ያልነበረበትን” ደጋግመን በመስማታችን ወይም በማየታችን ብቻ ተላምደነው “መሆን ያለበት” ክስተት አድርገን ከመውሰድ ነው።"} {"text": "ግን ለመግባባት”…እንዴት እንኑር” የሚለውን የፈላስፋውን ጥያቄ ብዙ ፈላስፋዎች እንደ ዕውቀታቸው፣ እንደችሎታቸው፣ በተለያዩ መንገዶች፣ የተለያዩ ደግሞ እርስበራሳቸው የሚጻረሩ በርካታ መልሶች ወርወር አድርገው ሄደዋል።"} {"text": "ጤና ይስጥልኝ ፣ ጥሩ ልጥፍ ፣ እኔ በዚህ cryptocurrency ምስጠራ ማዕድን ነው የምጀምረው ፣ ቢትኮይን በቤት ኮምፒዩተሮች እንጂ በ ASIC ማዕድን ቆፋሪዎች ዘንድ ትርፋማ እንዳልሆነ አውቃለሁ እና ያ በጣም ጥሩ ኢንቬስትሜ ነው ፣ በግሌ የጃቫስክሪፕት ማዕድንን እጠቀማለሁ ምክንያቱም ያለሱ እንኳን ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል ፡ ከፍተኛ አፈፃፀም ያለው ኮምፒተር ፣ ችግሩ ብዙ ድር ጣቢያዎችን ስለተጠቀምኩ እና ሁሉም በጣም ከፍተኛ ኮሚሽኖችን ስለሚከፍሉ እኔ ጥናት እና ምርምር አገኘሁ እና ነፃ ነው እና ኮሚሽኖቹ 0.1 ኤክስኤምአር ናቸው ፣ ስለዚህ ድር ጣቢያ ሰምተዋል?"} {"text": "በተጨማሪም በቻይና ህዝብ ሥነ-ልቦና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ የነበራቸውን ማህበራዊ ምክንያቶች ከግምት ውስጥ ማስገባት ተገቢ ነው ፡፡ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዚህ አገር ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከድህነት ወደ ተረጋጋ አቋም እና እንዲያውም ብልጽግናን ጨምሮ አስቸጋሪውን መንገድ አሸንፈዋል ፡፡ እንደሚታወቀው ትናንት በፍጥነት ሀብታም ለመሆን የቻለው ምስኪን ሰው ብዙውን ጊዜ ገንዘብን በቀኝ እና በግራ መወርወር እንደሚችል ለዓለም ለማሳየት ይፈልጋል ፡፡ ለዚህም ነው ብዙ ቻይናውያን ጨዋታው ለደስታ ብቻ ነው ብለው የሚከራከሩት ፡፡"} {"text": "ኦባንግ፡- በመጀመሪያ የአድቮኬሲ ስራ የትም አያደርስም ለሚሉ ወገኖች ይህ ትልቅ ትምህርት መሆኑንን መግለጽ እወዳለሁ። ከሌሎች ችግሮች ጋር ተዳምሮ የአድቮኬሲ ስራ ፍሬ አፍርቶ በማየቴ ደስተኛ ነኝ። ጉዳዩ ብዙ የተደከመበት ነው። እንዲሁ ወደዚህ ሃሳብ አልተደረሰም። እናም አሁን ባለው ሁኔታ ህጉ በኮንግረንስ ጸድቆ ተግባራዊ ይሆናል። አስቀድሜ እንዳልኩት አድርጉ የሚባሉትን አናደርግም ካሉ ተፈጻሚ የሚሆን ዓለምዓቀፍ ህግ አለ። ህጉ ኢትዮጵያውያንን በማሰቃየትና በመግደል፣ እንዲሁም የሰብዓዊ መብቶቻቸውን በመርገጥ ተግባር የተሳተፉ ለመሆናቸው የተመዘገቡ የስርዓቱ ባለስልጣኖችና ተባባሪዎች የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመቆራኘት በዓለምአቀፍ ሕግና ደንቦች መሠረት ዕቀባ እንዲያደርግባቸው በረቂቅ ሕጉ ተቀምጧል። በዚህ መነሻ ለአሜሪካ የለውጥ ዕቅድ አሻፈረኝ የሚሉ ከሆነ የአገዛዙ ሹሞችና ቤተሰቦቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ማዕቀብ ይጣልባቸዋል፥ ሃብታቸው እንዳይነቃነቅ ይታገዳል። ሌሎችም ተመሳሳይ ደንቦችና ህጎች ተግባራዊ ይሆኑባቸዋል። ይህ ግድ ነው። ነገሮች ወደ መራራነት እየተቀየሩ ነው ያልኩት በዚህ መነሻ ነው። ይህ እንደሚመጣ አስቀድመው ሊያውቁትና እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ ሊያከብሩት በተገባ ነበር። ይህንን ስል ግን በእኛ በኩል ስራው የሚቀጥል …"} {"text": ""} {"text": "ኣባል መረፃ ቦርድ ኢትዮጵያ ዝነበሩ ዶ/ር ጌታሁን ካሳ ብገዛእ ፍቓዶም ንዝነበሮም ስራሕን ሓለፍነትን ብሰናይ ፍቓዶም ራሕሪሖሞ ዘለዉ ካብ ሎሚ ጀሚሮም’ዮም፡፡ዶ/ር ጌታሁን ካሳ ቅድም ክብል ሓላፊ…"} {"text": "በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የምትመራው ኢትዮጵያ ወደ ፍትህና ትክክለኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እያመራች ነው፣ \"ልንደግፈው ይገባል\" የሚሉ ድምፆች ከየአቅጣጫው፣ ከኢትዮጵያም ከኢትዮጵያ ውጪም እየተሰሙ ናቸው።"} {"text": "ስርዓት ህግደፍ ደቆም ባዕሉ ዝረሸነሎም ስድራቤታት፡ ናይ ዝተቐትሉ ደቆም መቕጻዕቲ ገንዘብ ክኸፍሉ ናብ ምምሕዳር ዓዲዃላ ጸዊዑዎም ከምዘሎ፡ እዚ ስግንጢራዊ ስራሕ ናይቲ ባዕሉ ገበነኛ ክንሱ ንግዳያት ዘዐዲ ስርዓት ንህዝቢ ኣርሚሙዎም ከምዘሎ እቶም ምንጭታት ብኣንክሮ ገሊጾም።"} {"text": "በዚህ Martech Zone ቃለ-ምልልስ ፣ የውሳኔ ክህሎቶች ተቋም መስራች እና ዋና ውሳኔ ሳይንቲስት ከሆኑት ታይለር ሉድሎ ጋር እንነጋገራለን ፡፡ በዲጂታል ዘመን ውስጥ ነጋዴዎች እና የንግድ መሪዎች በየቀኑ ውሳኔዎች ያጋጥሟቸዋል ፡፡ ታይለር ለንግድ ሥራዎች በውሳኔ አሰጣጡ ውስጥ ግልፅነትን እንዲያገኙ የሚያስችል ማዕቀፍ ያቀርባል ፡፡ ታይለር ውሳኔው ሳይንስ ምን እንደሆነ ይወያያል ፣ በ between መካከል ያለው ግንኙነት"} {"text": "..መነኩሴው ሁሉ በየጓዳው የሚያደርገውን እኔ በአደባባይ ስላደረኩት ነው ወሬ የሚሆነው?.. ሲሉ የሚጠይቁት አባ ገብረክርስቶስ፤ ..ተክሊልም ሆነ ምንኩስና ሥርዓት ነው በሥርዓቱ መሰረት ቆቤን ጥዬ ትዳር መስርቻለሁ.. በማለት አስረግጠው ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ሶስቴ የተሰፋ እና ለከፍተኛ ተንቀሳቃሽነት የተሰራ ፣ ከእኛ ጋር ባለው ደስታ በእጥፍ ይጨምሩ ሰላጤ ቢች አጭር. ቁምጣዎቹ ከእንቅስቃሴዎችዎ ጋር ስለሚታጠፉ እና ስለሚጣጣሙ የመለጠጥ ወገብ ማሰሪያ እና ፈጣን ደረቅ ባህሪዎች ምቾት ይፈቅዳሉ። ቀላል ክብደትን ፣ ቤርሙዳ ፋሽንን ስፖርት ፣ እያንዳንዱ ጥንድ ቁምጣዎች ከቤት ውስጥ ስዕላዊ መግለጫዎች በተሠሩ ጥልፍ ጥልፍ የተሠሩ ናቸው ፡፡"} {"text": "ቃላቶቹ በተመሳሳይ ቃል ውስጥ እንዞራለን እና nirodha! ከዚህ የበለጠ የቡድሃ ቅዱሳን ጽሑፎች ሊሆን አይችልም! የሚያስደንቀው ግን ፣ የዚህ የተዘረጋ የአሁኑ አጠቃቀምና ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ እነሱ በቀላል ማሰላሰል ሂደት ፣ በተለይም በትኩረት ማሰላሰል ሂደት ውስጥ ይተገበራሉ። ይህ ሳይታወቅ ሊታይ እና በቀጥታ በቡድሂዝም ከሚነቡት የጃንኒክ ማሳ ማሳዎች ልምዶች ጋር የሚጣጣም ነው።"} {"text": "የሉተር ተቃውሞ ከተነሳ ከ500 ዓመት በኋላ በዚህ ዓመት (2016) የካቶሊክ ቤ/ክ በራሳቸው በሉተራን አማካኝነት ፕሮቴስታዊነትን ወደ መቃብር ሊከቱት ተዘጋጅተዋል። የሮም ካቶሊክ ቤ/ክ የሉተራን ቤ/ክንን በማሳመን የስምምነት ሰነድ እንዲፈርሙና ልክ ሉተር ተቃውሞውን በለጠፈበት ቀን በመጪው ኦክቶበር 31፤ 2016ዓም 500 ዓመታትን ጠብቀው ክብራቸውን በነጠቋቸው በራሳቸው ሉተራውያን ሊያስመልሱ ተዘጋጅተዋል። ስምምነቱ ሰላምን ለመፍጠር፣ ኅብረትን ለማምጣት፣ … ተብሎ የሚነገር ቢሆንም በካቶሊካውያኑ ዘንድ ግን ክብርን የማስመለስ ተግባር ተደርጎ ተወስዷል፡፡ የፕሮቴስታንት ተሃድሶ የተጀመረበት ቀን እንደ ደስታ በዓል ቀን ሳይሆን እንደ “ታላቅ የሐዘን ቀን (Great Tragedy)” እንዲታሰብ በራሳቸው በፕሮቴስታንቶቹ ተወስኗል፤ በይፋም እየሠሩበት ነው። ሰርዶውን በአገሩ በሬ ማስበላት ማለት ይኸው ነው!"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "ተቋማችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ1987 ዓመተ ምህረት ሲቋቋም በኃላ ቀር መሳሪያዎችና በጥቂት የሰው ሃይል በሀገራችን የብሮድካስት ሚዲያ አዲስ አቀራረብ ይዞ ወደ ስራ ገባ። በሂደትም አደረጃጀቱንና የፕሮግራም ይዘቱን እያሻሻለና ችግሮቹን እየቀረፈ ገስጋሴዉን ቀጠለ።"} {"text": "ሲሠራ አይታይም፤ ሲሸለም ግን ይታያል፤ ሲደክም አይታይም፣ ሲመሰገን ግን ይገኛል፤ ሲለፋ አይታይም፤ ሲደነቅ ግን ይታያል፤ በስብሰባው ሰዓት የለም፤ መግለጫ ግን ይሰጣል፤ ከምርምሩ የለበትም፤ ምርምሩ ሲታተም ግን ስሙ ይጠቀሳል፡፡ የመስክ ሥራው ላይ የለም፤ ሪፖርቱ ውስጥ ግን ይገባል፡፡ የመሥሪያ ቤቱን ሥራ አያውቀውም፣ ስለ መሥሪያ ቤቱ ግን የሚጠየቀው እርሱ ነው፡፡"} {"text": "ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 3, 2020)፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዛሬው ዕለት ያካሔዱት ስብሰባ በተለየ መልኩ የተካሔደ ነበር። በጥቁር የኀዘን ልብስና በእንባ ጭምር የታጀበው የዛሬው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ፤ በዕለቱ ለውይይት ተይዞ የነበረውን አጀንዳ በመተው መወያየት የምንፈልገው በወቅታዊ የአገራችን ጉዳይ ነው በማለት የጀገኑበት ነበር ማለት ይቻላል።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ"} {"text": ""} {"text": "ኤችአይቪ/ኤድስ በየደረጃው ያለው አመራር አጀንዳ አለመሆኑ ችግሩን የበለጠ ውስብስብ ስላደረገው፣ እአአ በ2030 ኤድስ የማህበረሰባችን የጤና ችግር ወደማሆንበት ደረጃ ለማድረስ የተቀመጠውን ራዕይ እንዳናሳካ ትልቅ ተግዳሮት መሆኑ የማይቀር ነው፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ ላይ ለመገመት በሚያዳግት ደረጃ ተነስተውባታል።ምክንያቱ ካልቀጨናት በስተቀር ለጥቁር ህዝቦች አርዓያ ትሆናለች የሚል ስጋት ነው - ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ዛሬ ያደረጉት ሙሉ ንግግር ይመልከቱ።"} {"text": "ፋደት፦ እኔ ባደግኩበት አካባቢ “ፋሮ” የሚባል ተመሳሳይ ባህሪ ያለው እንሳ አለ። ቤት ውስጥ ሾልኮ በመግባት ዶሮ እና እንቁላል ይበለል። ውሻ ወይም ሰው ሊያጠቃው ሲቀርብ ፈሱን ይፈሳል። የፈሱ ግማት አፍንጫ የሚያደነዝዝ፣ ለሳንባ የሚጎመዝዝ …እጅግ መጥፎ ሽታ አለው። ስለዚህ ፋደትም ከፋሮ ጋር ዝምድና አለው…. ወይም አካባቢያዊ መጠሪያው ተለያይቶ እንስሳው አንድ አይነት ይሆናል።"} {"text": "ማስረጃ መሰጠት ብንቺም በተለይ ስለ ስማቺን አጠራር ግን የምናውቀው ነገር ምንም የለም። ሁሉም የውጭ ሀገር ሰወቺ የሰጡን ስም ነው።አብዛኛው የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሀፊወች የኢትዮጵያ ማለት ከግሪክ ቋንቋ የመጣ ነው ይላሉ ።"} {"text": "ኤርትራ ያሰረቻቸው ጋዜጠኞች ምሥጢራዊ እሥር ቤቶች ውስጥ በመሆናቸው ያሉበት ሁኔታ እንደማይታወቅ ያስረዳው ሲፒጄ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥቱ ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚዎችን ለማሠር በሽብር ፈጠራ ላይ የተከፈተውን ጦርነት እንደሽፋን ተጠቅሞበታል ሲል የተለመደና የሚታወቀውን ምክንያት ጠቁማል። የሲፒጄው መሐመድ ኬይታ እንዳሉት “የሽብር ሕግ” የሚለውን የብዥታ አጠራር ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚዎችን በደፈናው ለመፈረጅ ጉዳይ ውሏል።"} {"text": "የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ሳይፈታ የሚያደርገው ምርጫ ተዓማኒ እንደማይሆን ፋይናንሻል ታይምስ ከትቦታል ( አሻራ ፣ የካቲት05/06/13/ዓ.ም ባህር ዳር) የእንግሊዙ ፋይናንሻ…"} {"text": "ስለ ድግስ ዝርዝር ለመጻፍ ፍላጐቱ የለኝም። ደግሼም አላውቅም። መንግስት ሲቀናጣ፣ እሸሸ ገዳሜው ልክ ሲያጣ፣ የሞራል ድጡ መጠነ ቢስ ሲሆን፣ ሰብአትካትን- ሰዶምና ገሞራን ወይም የጥፋት ውሃን ዘመን ሊያመለክተን ይችላል። ራስ ተፈሪዎች “ባቢሎን” ይሉታል። እንዲያውም በቀድሞው መንግስት በጠቅላይ ሚኒስቴር ሚኒስትር የነበሩት ዶክተር ሥዩም ሐረጐት The Bureaucratic Empire, Serving Emperor Haile Selassie በሚለው መጽሐፋቸው ያነሱት አንድ ነጥብ ስለድግስና ስለመሳሰሉት ጉዳዮች ነበር። ኮረኮረኝ። ሥዩም ሐረጐት እንደጻፉት የቀ.ኀ.ሥላሴ ባለስልጣኖች የታሰሩት ጠጅ ለመጣል ምቹ ቅዝቃዜ በነበረው ሥፍራ ነበር። ከላይ የደርግ አባላት ስብሰባ ሲካሄድ፤ ሑካታ ሲፈጠር፣ ጭብጨባ ሲበዛ ወዘተ በእሥረኞቹ ላይ ይፈጠር የነበረውን የመንፈስ ጭንቀት ይነግሩናል። አሳሪዎች የእሥረኞች ሥቃይ ሊታያቸው ከቻለ በእርግጥ “ሰው” የመባል ሙሉ ባሕርይ አላቸው ለማለት ይቻላል። (የደርጉን ዘመን ግፍ ለማውራት የምደፍርበት ወኔ የለኝም። ራሳቸውን እየቀደሱ በሌሎች ግለሰቦች ላይ ከሚደነፋፉም ጋር ጠበል የምጠጣ አይደለሁም። አንድ ነገር ላይ ከተስማማችሁልኝ ደርግ በውሃ አጥምቆ ቢሆን ወያኔ ይኸውና በእሳት እያጠመቀ ይገኛል። የጥምቀቱ ተቀባይ ደግሞ መላው ወገኔ ነው።)"} {"text": "1. ጥሩ አስደንጋጭ የመምጠጥ ስርዓት-ኦፕሬተርን ምቾት እንዲሰማው እና ድካምን እንዲያቃልል ሊያደርግ ይችላል ፡፡ ይህንን ለማሳካት መንገዱ በ \"ንዝረት ቁጥጥር ስርዓት\" በኩል ነው; ለስላሳ የጎማ እጀታ የመያዝ ምቾት ለመጨመር ጥቅም ላይ ይውላል ፡፡"} {"text": "ሚስተር ፓርክ እና ሚስተር ሲዩንግ ሀዋን የኮርያ ዘማች አባቶች ያደረጉት ተጋድሎና ጀግንነት የማይረሳ መሆኑን ተናግረው አቅም በፈቀደ መጠን በቀጣይም የተለያዩ ድጋፎች ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ጠቅሰዋል፡፡"} {"text": "በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ የሊግ ውድድሮች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደረገ። በተጨማሪም በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ውድድሮች የሚወክል ክለብ እንዳይኖር ተደርጓል። በታህሳስ ወር በቻይና ሁቤይ ከተማ በተከሰተው ኮሮና ቫይረስዝርዝር"} {"text": "በ Marvel Strike Force ውስጥ ምርጥ አርማዎች እነማን ናቸው? በተወሰኑ ገጸ-ባህሪያት እና ፓነሎች እንዴት በተሻለ መንገድ ልትጠቀሙባቸው ትችላላችሁ? የ Gaming-fans.com አዲስ ለሚሰፋው የ Marvel Strike Force ይዘትን ለእያንዳንዱ የ MSF ጀግና እና የንብረት ተወካይ ለመዳሰስ ከግምት በማስገባት የንባብ ክህሎት ክፍልን መጀመር ያስደስተዋል. አንድ የተወሰነ ገጸ-ባህሪን እንዴት መጠቀም እንዳለብዎ ወይም እነሱን ለማጣራት እንደሚችሉ አስበው ከሆነ, መልሱን ያገኛሉ. በተጨማሪም, ለ MSF ብዙ የይዘት ፈጣሪዎች ምስጋና ይግባውና በማኅበረሰቡ ውስጥ ምን ደረጃ ላይ ለመድረስ እና ለማን እንደሚሰራ, ለማኅበረሰቡ በየወሩ የ Marvel Strike Force ገጸ-ባህሪያትን ደረጃዎችን መገምገም እንቀጥላለን."} {"text": "ኢትዮጵያውያን በጋራ በመቆም ለሀገራቸው የሚጠበቅባቸውን ኀላፊነት እንዲወጡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢፌድሪ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ጥሪ አቀረቡ፡፡"} {"text": "ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰጣቸው ጽኑ አደራ በመጽሐፍ ቅዱስ “አሁንም በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ” (ሐዋ.፳፥፳፰) ተብሎ ተጽፎ እናገኘዋለን። ስለዚህ ካህናት የምእመናን ጠባቂዎች ናቸው። ሊቁ ቅዱስ አትናቴዎስ በቅዳሴው ‹‹ኦ ካህናት አንትሙ ውእቱ አዕይንተ እግዚአብሔር ብሩሃት፤ እናንተ ካህናት ሆይ የእግዚአብሔር ዐይኖች ናችሁና ኃጢአተኛውን እንደ ወንድማችሁ ገሥጹት።” በማለት በቅዳሴው ገልጾት እናገኛለን። ይህም መድኅነ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው አንትሙ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም ፤ እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ በማለት የሰጣቸውን ክህነት እንዳይዘነጉ በማስታወስ ያላቸውን ልዕልና ያስረዳል።"} {"text": "‹‹ምን አልባት ያ መንገዱ አልተጠረገ ከሆነ ጥረገው፤ ተጎድቶ ከሆነ ጠግነው፤ አርጅቶ ከሆነ አድሰው፡፡ ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ቀላል ነው፡፡ ጊዜ ውሰድ፡፡ ለማየት ጊዜ ውሰድ፡፡ ወሳኙ የጨለማው መጠን አይደለም፡፡ ወሳኙ አንተ የሰጠኸው ጊዜ መጠን ነው፡፡ ለማሰብ የምትወስደው ጊዜና የምታስብበት መንገድ፡፡ ጊዜ ወስደህ ባሰብህ ቁጥር ያለኸው ጨለማ ውስጥ አለመሆኑን ታውቀዋለህ፡፡ እስኪ ትንሽ ጊዜ እንውሰድ››"} {"text": "ለተከበራቹህ ወገኖች ሁለተኛው ዙር የከረርው ጥብቅ ሎክዳውን – 07.01.2021 ካለፈው በመቀጠል ስለ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ 2ኛ ማዕበል የተወሰነውን ጥብቅ ሎክዳውን የያዘውን ክፍል አስራ አንድን እንደሚከተለው አቀርባለሁ። የጀርመን መንግስት ቻንስለር ክብርት አንጌላ"} {"text": "1-ሕገመንግስቱ ሳይስተካከል የብቤረሰብ ታጣቂ ልዩ ሐይል ስርአት ሳይዝ የ115 ጥቃትና ግጭት ፈጻሚዎችና አስፈጻሚዎች ተመርምረው ፍትሕ ርትእ ካሳ እርቀሰላም ሳይወርድ ምርጫ መባሉ ራሱ ግራ ያጋባል። ይታሰብበት።"} {"text": "ሰዋዊ አስተሳሰብ ልክ እንደ ቁሳዊ አስተሳሰብ በስም ለማስረዳት ቀላል አይደለም፡፡ ግን ልሞክር፡፡ ሰላም መባባል አስፈላጊ ቢሆንም ተራ ነገር ነው፡፡ እንኳን ሰው ቀርቶ፤ እንሰሳትና አራዊትም በራሳቸው መንገድ ሰላም ይባባላሉ፡፡ ሰዋዊ አስተሳሰብ ግን ከዚህ ከፍ ያለ ነው፡፡ ሰዋዊ አስተሳሰብ ማለት አይተንና አዳምጠን የሰወች ፍላጎትና ሁነታ ምን እንደሆነ ማወቅ መቻል ይመስለኛል፡፡ ለምሳሌ ሰወች ሲቸገሩና ሲያጡ መርዳት ባንችልም ችግራቸውን ማባባስ የለብንም፡፡ ሰወች ሲሳካላቸው አብረን የደስታቸው ተካፋይ ባንሆንም ምቀኛ መሆን የለብንም፡፡ ሰወች ሃዘን ላይ ሲሆኑ አብረን ከነሱ ጋር ተቀምጠን ባናለቅስም ልባቸው እንደተሰበረ እውቅና መስጠት ይጠበቅብናል፡፡ ገንቢና ሰዋዊ አስተሳሰብ ያላቸው ሰወች ጋር ወዳጅነት መግጠምና አብሮ ጊዜ ማሳለፍ ከአፍራሽ አስተሳሰቦች ያርቃል፡፡"} {"text": "በበረራ መማረክ የጀመርኩት ልጆች ሳለን አባቴ፣ እኔና እህቶቼን ወደ አየር ማረፊያ እየወሰደ አውሮፕላን ሲያርፍና ሲነሳ ያሳየን በነበረበት ወቅት ነው፡፡ አባቴ አውሮፕላኑን የሚያሳየን የአብራሪነት ፍላጎት እንዲቀሰቀስብን አስቦ አይመስለኝም፡፡ በእኔ ልብ ውስጥ የአብራሪነት ፍላጎት ያደረገው ግን በዚያ ጊዜ ነበር፡፡ ግዙፎቹ አውሮፕላኖች ሰማዩን…\t"} {"text": "በአውስትራሊያ ከፍተኛ መጨረሻ, ሐምሌ ዳርዊን ቢራ ሪትታታ ሊደረስበት የሚችልበት ወር ነው. ይህ ከቢራ ሳንቃዎች የተሠሩ ጀልባዎች እርስበርሳቸው በማይንሊል ቢች ውስጥ በውሃ ላይ በሚተላለፉበት ጊዜ ተወዳጅ ውድድሮች ናቸው."} {"text": "በ„ዕብደት“ ደግሞ የሚመጣውና የሚሆነው ነገር ስለ ማይታወቅ ይህም ነገር አደገኛ ስለሆነ ከዚህ ነገር ራቁ ይባላል። “…ምኞት“ ግን ምኞትደግሞ የሌላውን መብት እስከአልተጋፈ ድረስ „ይፈቀዳል።“"} {"text": "“ነጻነቱ ስለሌለኝ እንጅ ሳይሰማኝ ቀርቶ አይደለም፡፡ እኔም እኮ ችግር አለብኝ እንዴት ብየ የተቃውሞ ድምፅ አሰማለሁ?” የሚል ምክንያት ቢኖርህ ተቀባይነት ሊኖረው የማይችልበት ምክንያት ቢያንስ እንደሌላው ብሔረሰብ ሁሉ በተለያየ መንገድ ቅሬታህን ማሰማት አልቻልክም፡፡ ሌላው ሕዝብ እየሞተ እየወደቀ አይደለም ወይ ተቃውሞውን እያሰማ ያለው? የወያኔ አኪያሔድ ከገባህ አደጋው የሚከፋው ላንተ መሆኑን ተረድተህ ከሌላው ሕዝብ በላቀ ጽናትና ቁርጠኝነት እየሞትክ ተቃውሞህን ልታሰማ የሚገባህ አንተ አልነበርክም ወይ? አሁንም እንደሌላው ብሔረሰብ ሁሉ ከሀገር ውጪ ባሉ ልጆችህ እንኳ የተቃውሞ ድምፅህን ማሰማት የምትችል ሆኖ እያለ ይሄንን ዕድልም ልትጠቀምበት አልቻልክም፡፡ እዚያ ያሉ ልጆችህም እንዳንተ ሁሉ አግባብነት በሌለውና እግጅ ኃላፊነት በጎደለው መልኩ ፍጹም ጭፍን ድጋፋቸውን ለዚህ ደንቁሮ ላደነቆረህ አገዛዝ፣ ከአህያ የተሻለ ማሰብ ለማይችል የጎጥ ቡድን የሚሰጡ ብቻ ናቸው፡፡ ይሄ ምን ማለት እንደሆነ እነሱም አልገባቸውም፡፡ እናዝናለን ምን ማድረግ ይቻላል? ብቻ እንዳወቅንህ እንድታውቅ፡፡ ህልውናህን ከወያኔ ህልውና ጋር ማጣበቅህ ማቆራኘትህ እንዴት ብስለት መስሎ እንደታየህ እጅግ እግጅ የሚገርምና ከአንድ ሕዝብ ሊጠበቅ ሊታይ የማይችል የደነቆረና ያልተለመደም አስተሳሰብ ነው፡፡"} {"text": "ብመሰረት እቲ ክልቲኦም መንግስታት ዝኸተምዎ ስምምዕ ኣልጀርስ መሰረት ከኣ፣ ዘሰሓሕቦም ዶባት ናብ ኣህጉራዊ ኮሚሽን ዶባ ድሕሪ ምቕራቡ፣ እቲ ኮሚሽን ኣብ 13 ሚያዝያ 2002 ናይ መወዳእታን ቀያድን ብይን ምሃቡ ኣይርሳዕን።"} {"text": ""} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "‹ያኔ ምን እንደምመኝ ታውቃለህ? ተምሬ ሥራ ይዤ ገንዘብ ሲኖረኝ እንደልቤ ኮካ፣ ሚሪንዳ፣ ፔፕሲ፣ ስፕራይት በያይነቱ መጠጣት፡፡ ውኃ ከዚያ በኋላ ንክች የማደርግ አይመስለኝም ነበር፡፡ ውኃማ የሬሳ ማጠቢያ ነው ይሉ ነበር ሐጅ ዓሊ፡፡ ግን ምን ዋጋ አለው› አለና አሁንም ሳቀ፡፡"} {"text": "ሌለው፣ ሙሉ እድል ተገኝቶአል፣ የሚለው ሀረግ ደራሲው ሊያስተላልፍ የፈለገውን ሃሳብ አደብዝዞታል። ገድሎታልም ማለት ይቻላል። ምናልባት ሙሉ ድል ለማለት ታስቦ እንድሆን ብዬም አውጠንጥኜ ነበር። ሆኖም በዚያም በኩል ቤት አላንኩዋኩዋም።"} {"text": ""} {"text": "ፋሲል ከነማ ሀዋሳ ከተማን በረታበት ጨዋታ እጅግ አስደናቂ ጎል ያስቆጠረው አምሳሉ ጥላሁን በዕንባ ደስታውን የገለፀበት መንገድ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ይናገራል።"} {"text": "በዚ ድማ ኣብ ከተማ ዝርከቡ ተማሃሮ ተጠቀምቲ ዝገብር ኣሰራርሓ ንምምሃዝ ምስ መሓዝቱ ኮይኑ ፃዕሪ ተጀሚሩ። ገብረሚካኤል ኣብርሃ ይበሃል ኣብ ትግራይ ዝሐሸ ናይ ኢንተርኔት ዝርገሐን ምጥቃም ዘመናዊ ተንቀሳቓሲ ስልኪ ብፍላይ ኣብ ከተማታት ምህላዉ ብመፅናዕቲ ኣረጋጊፅና ይብል።"} {"text": ""} {"text": "ምግዕዝ እዞም ናይ ፈለማ 64 ሰባት፣ ምስቲ ኣብ ኢትዮጵያ እናተጎሃሃረ ዝመጽእ ዘሎ ህዝባዊ ናዕብን ተተግቢሩ ዘሎ ናይ ህጹጽ እዋን ኣዋጅን ዘተሓሓዝዎ ፖለቲከኛታት እስራኤል፣ እታ ሃገር ነቶም ዝተረፉ’ውን ቀልጢፋ ከተግዕዞም ይሓቱ ኣለዉ።"} {"text": "ኣብ ሪፓብሊክ ማእከላይ ኣፍሪቃ ዘሎ ህውከትን ኣብ ደቡብ ሱዳን ኣብ ልዕሊ ንጹሓን ሰባት ዝፍጸም ምፍሳስ ደምን ዝጠቐሰኡ ሚንስተር ወጻኢ ኣመሪካ ጆን ከሪ፡ ብሕብረት ኣፍሪቃ ዝምራሕ ጻዕሪ ከምዝድግፉ ገሊጾም።"} {"text": "አንዳንዶች ከማግባታቸው በፊት ስለ ጋብቻ ክፉ ነገር ከሰሙ ይቅርብን ይላሉ ወይንም ደግሞ የዝሆን ጆሮ ይስጠኝ ብለው መስማትም ለመስማትም አይፈልጉም፡፡ ትዳር እንደ ዚህ ከሆነ አናገባም የሚሉትም ፈሪዎች እና ምንም ዓይነት ፈታናን ለመቋቋም የማይፈልጉት ናቸው፡፡ ፈተና እንደሆነ አገቡም አላገቡም የማይቀር ነው፡፡ ነገር ግን ውጊያ የማይቀር ከሆነ በሕግ በሥርዓት እንዋጋ ወይስ ያለ ሕግ ያለ ሥርዓት እንዋጋ? ነው ጥያቄው፡፡"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ LED spot spot light 150W በውሃ የማይታወቅ IP65 መርከቦች የጎርፍ ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "እነዚህ ድረ-ገጾች ከአርሊንግተን የህዝብ ት / ቤቶች አውታረመረብ ውጭ ላሉ ድርጣቢያዎች አገናኞችን ሊይዙ ይችላሉ ፡፡ APS የእነዚህን ጣቢያዎች ውጭ ይዘቶች ወይም ተገቢነት አይቆጣጠርም ፡፡"} {"text": "እቲ ቐዳማይን ዳሕራይን ቡቑዕ ኮይኑ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ስሌና ዝማልድን ዝጽልን የሱሱ ክርስቶስ ምኻኑ ካብዚ ዝዓቢ ሓቐኛ መረጋገጺ እንታይ ኣሎ። ካብዚ ወጻኢ ኸኣ ናይ ካልኦት ኣማላድነትን ዋሕስን ምድላይናስ ነቲ ዘፍቅረና ወዱ የሱሱ ክርስቶስ ከኣ ዝሃበና ኣምላኽ ምንሻው ዶ ኣይኮነን? እዚ የሱስ ክርስቶስ ካብ ድንግል ዝተወልደ መዘና ኣልቦ ዝኾነ ጎይታን ኣምላክን እኮ እዩ ነቲ ኣብ መንጎ ኣምላኽን ሰብን ኣብ መንጎ ሰብን ሰብን ንዝነበረ ቀልካሊ ቐጽሪ ዘፍረሰ እሞ ኸ ደኣ ነዚ ሓቂ እዚ ከም ዘለዎ ዘይምቕባል ምትላል ሰይጣን እንተ ዘይኮይኑ ካልእ ትርጉም ክወሃበ ዝኽእል ኣይኮነን።"} {"text": "ናይቲ ሃገር ዝነበረ ንጉስ ብዛዕባ ናይ መንግስቲ ግብሪ ክማኻር ንቀውስጦስ ናብኡ ክመጽእ ጸውዖ እሞ፡ እዚ ዝሰምዐ ቀውስጦስ ግና ናብ ንጉስ ሒዝዎ ዝኸይድ ገጸ በረኸት ብዘይ ምንባሩ ብልቡ ኣዝዩ ሓዘነ። ምስ ሰበይቱ ከኣ ብዙሕ ተማኸረ። ኣብ መጨረሽታ ሰበይቱ “ኣይትሸገር ኣምላከ ቅዱስ ጴጥሮስ ክረድኣካ እዩ፡ ስቕ ኢልካ ድኣ ኪድ ” ኢላ ኣፋነወቶ። ብድሕሪ እዚ ቀውስጦስ ንሰበይቱ ተፋንዩ ናብ ንጉስ ከደ፡ እቲ ንጉስ ካኣ ብሓጎስን ብደስታን ተቐበሎ። ቀውስጦስ ንሰለስተ ዓመታት ዝኣክል ምስ ንጉስ ድሕሪ ምጽናሕ ናብ ዓዱ ተመልሰ፡ እንተኾነ ገዲፍዎም ዝኸደ ክልተ ደቁ ሞይቶም ጸንሕዎ፡ ሰበይቱ ከኣ ከመይ ገይራ ከም እትነግሮ ዓቕላ ጸበባ። ድሕሪ ብዙሕ ምሳሌታት ካኣ እቲ ዝኾነ ንሰብኣያ ነገረቶ እሞ ቀውስጦስ ሰብኣያ ኣዝዩ ሓዘነ፡ ተከዘ ። ንሳ ግን “ኦ! እግዚእየ ንስእሎ ለእግዚኣብሔር ኣምላከ ጴጥሮስ/ኦ! ጎይታ ንእግዚኣብሔር ንናይ ጴጥሮስ ኣምላኽ ንለምኖ” በለቶ። ብድሕሪ’ዚ ብስቡር ልቢ ናብ ኣምላኽ ናብ እግዚኣብሔር ጸሎቶም ኣቕረቡ እሞ “ኦ! ቀውስጦስን ኣክሮስያን ቃል ኣገልጋልየይ ጴጥሮስ ስለዝሰማዕኩምን ዝተቐበልኩምን ንኽልቲኦም ደቅኹም ህያዋን ገይረ ክህበኩም እየ” ዝብል ድምጺ ካብ ሰማይ መጸ። ክልቲኦም ደቆም ከኣ ተንስኡ። ሓደ ካብኣቶም ናይ ቅዱስ ጴጥሮስ ረድእን ኣገልጋልን ዝኾነ ቀሌምንጦስ እዩ። ጸኒሑ ቅዱስ ጴጥሮስ ንቀሌምንጦስ ጳጳስ ንሓዉ ከኣ ዲያቆን ገይሩ ሸሞም።ብድሕሪ’ዚ ኣብ ላዕሊ ናይ ቅድስት ድንግል ማርያም ዕብየታን ክብራን ኣብ ደመና ብመልክዕ ቀስቲ፥ ኣብቲ ቀስቲ ከኣ ኣብ ማእከል ደብተራ ብርሃን፥ ቅድስት ድንግል ማርያም፡ ቅዱሳን መላእክት ብእሳት ሓዊ ተኸቢቦም ንዓኣ ከኣ ከቢቦም እና ኣመስገንዋን እና ወደስዋን ተራእየቶ።ብዙሕ ዓበይቲ ዘደንቑ ነገራት ከኣ ሰምዐን ረኣየን።"} {"text": "መጀመሪያ 4-2-3-1 አጨዋወትን ነበር ይዘን የገባነው። ኳስ ስንይዝ 4-1-4-1 እንጠቀማለን፡፡ በዛ አጨዋወት ለመጫወት አስቤ ነበር። ቀይሬ ያስወጣሁት አማካዩ ተመስገን የድካም ስሜት ስለተሰማው እሱን ቀይሬ 4-1-4-1 ለመጫወት ሞክረናል። ነገር ግን ያው ጎል ስለተቆጠረብን ለማጥቃት ወደ ፊት ስንሄድ የነሱ አጥቂዎች ፈጣኖች ናቸው፡፡ በመልሶ ማጥቃትም አስቆጥረውብናል፡፡ ይሄ እግር ኳስ ነው፡፡ መስራት አለብን፤ በተለይ ማግባቱ ላይ እና ኃላ ክፍል ላይ።"} {"text": ""} {"text": "ባንድ ወቅት የታገዱትን የፊፋ ፕሬዘዳንት ይተካሉ ተብለው በስፋት ግምት የተሰጣቸው ሚሸል ፕላቲኒ (Michel Platini)በመጪው የካቲት ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ።"} {"text": "የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባር በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ስር ለሚገኙ የኮፕሬቲቨ ትምህርት ክፍል መምህራን የሚሰጠውን የአቅም ግንባታ ስልጠና ጀመረ"} {"text": "በማጠቃለያ ሐሳብህ በእውነት ተነክቻለሁ የደሀ መቀነት ተፈትቶ የተዘጋጀ ጉባኤ ላይ ብዙ አሹፈናል የተሟላ ድግስ በልተን እኛን ሳታስፈቅዱ ለምን በግ ፍየል አረዳችሁ ፡ እናቶቻችን ቤታቸውን ልጆቻቸውን ትተው በጭስ በእሳት ተቃጥለው የሰሩትን በመናቅ በሀገሩ ሴት የለም ወይ ስንል ኖረናል ፡ ይህን ሁሉ ያደረግነው የእግዚአብሔር ፍቅር በውስጣችን ስለሌለ ፤ የወነወድም የእህት ፍቅር ስለሌለን ፡ ስጋውያን በመንፈሳዊነት ራዕይ የሌለን የክርስትናው ስነ- ምግባር ስለሚጎድለን ነው ሁሉ ነገራችን ከዓለማውያን አንሶ አፋችንን ሞልተን አገለገልን ለማለት የሞራል ብቃት የሌለን ነን ፡፡ እንዲ ማድረጋችን ሳያንሰን አገልግሎት ስለሚበዛብን መጾም ማስቀደስ አንችልም ብለን እንመጻደቃለን ንስሀ እንደመግባት እና እስከሞት የወደደንን አምላክ በፍቅር እንደማገልገል ልብ ይስጠን ፡፡"} {"text": ""} {"text": "“የትግራይን ሕዝብ ቅማላም እና ቁልቋል አምራች፤ ችጋራም ወዘተ…” እንዲሁም “የትግራይ ህዝብ ስልጣን ናፋቂ እና ፈላጭ ቆራጭ ማሕበረሰብ….፤ ወዘተ…ወዘተ…..” በማለት ህዝባችን እና ወላጆቻችን የተከበረ ስም የሚያንኳስሱ ግለሰቦች፤ የኢትዮጵያን ህዝብ እና ክብር በከፍተኛ ዘለፋ -ያዉም ግልጽ ባለ ቋንቃ እና ቃሎቶች እየታጀቡ ስለ ኢትዮጵያ ክብር ታሪክ እና ህዝቧ"} {"text": "እግዚአብሔርን የሚያውቅ፥ እግዚአብሔርም የሚያውቃቸው ይህን ጉዳይ መሰረቱን ለመረዳት ብዙ መቅበዝበዝ አያሻውም። ምክንያቱም፤ ስለጉዳዩ ወይ ቀድሞ ሽቷል ወይም ጸልዩአል ወይም እየፀለየ ነው ካልሆነም ባየ ግዜ እግዚአብሔርን አመስግኗል። ልባቸው የተጣመመባቸው ቀድመው ነገሩን ሲጠመዝዙ ደግሞ፤ ይህ ሰው ቆም ብሎ ያስተውላል ይመረምራል። የሚደንቀው ደግሞ፧ የእግዚአብሔርን ስራ እያየ ቅዱስ፣ቅዱስ፣ቅዱስ እግዚአብሔር፡ ልዩ ፍቅር ይላል። የሚገርመው ደግሞ፤ የሌላውን ማረጋገጫ አይሻም።"} {"text": ""} {"text": "Problem Steps Recorder ይህ አቋራጭ ከ WINDOWS ኮምፒውተራችን ጋር አብሮ የሚመጣ ግን የማንጠቀምበት አሪፈ አቋራጭ ነው፡፡ የሚያገለግለውም በተለይ ኮምፒውተራችን ችግር ሲገጠመው የኮምፒ..."} {"text": "መጪው አገራዊ ምርጫው ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲካሄድ ሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደርች ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኀንነት አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው አስገንዝበዋል። ባሕር..."} {"text": "“ሱዳን ወደቀደመ ይዞታዋ ከተመለሰች ኢትዮጵያ ለድርድር ዝግጁ ናት” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባሕር ዳር፡ የካቲት 16/2013 ዓ.ም (አብመድ) የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በዚህ ድረ-ገጽ ጽሁፎችንና መልእክቶችን ለማስተላለፍ የምትፈልጉ ወገኖች ያላችሁን ጽሁፍ በአድራሻችን Adamtulu@gmail.com የጽሁፉን ይዘትና አይነት ከአገልግሎታችን ጋር ያለውን ቀረቤታ ቃኝተን በቀጥታ እናስተላልፋለን::"} {"text": "ሰው የመረጠውን ሃይማኖት ወይም እምነት የመያዝ ወይም የመቀበል፣ ሃይማኖቱንና እምነቱን ለብቻ ወይም ከሌሎች ጋር በመሆን በይፋ ወይም በግል የማምለክ፣ የመከተል፣ የመተግበር፣ የማስተማር ወይም የመግለጽ መብትን ያካትታል።›› በሕገ አራዊት የሚመካ ወይም በመሃይምነት የተጋረደ ሳይሆን በሕገ መንግሥቱ መሰረት የሚሰራ ባለሥልጣንም ሆነ መሳሪያ ቤት ከሆነ በጋዜጦች ላይ የሚሰማው ሮሮ ለምን ይከሰታል?"} {"text": "ከኦሮሞና አማራ ፊውዳል ቤተሰብ እንደተወለደ በህይወት ታሪኩ ዙሪያ የተሰናዱ ድርሳናት ይጠቁማሉ፡፡ አፄው የሸዋ ንጉሣዊያን የዘር ግንድ ውስጥ የተገኘ በመሆኑ በመሬት ማስፋት /land power/ የሚያምን፤ ይህን ተከትሎ በሚገኘው የሰውም ሆነ የተፈጥሮ ሐብት የተሻለ ሥርዓተ-መንግስት እንደሚያነብር የተረዳ መሪ ነበር፡፡"} {"text": "ኦባንግ፦አዎ! ለሁሉም ጊዜ አለው። ፍትህ ለጠማቸው ወገኖች በሚቻለው ሁሉ መድረስ ግድ ነው። የሌሎችን ኑሮና ስቃይ መካፈል ሰው የመሆናችን አንዱ መግለጫ ነው።በእውነት፣ በቀጥተኛው መንገድ፣ የተከታዮችን ልብ ሳንሰብር ማገልገል ለማንም የሚተው ሥራ አይደለም፡፡ ሁላችንም ያገባናል። ባገራቸው ጉዳይ ከሚያገባቸው ዜጎች መካከል አንዱ ነኝ።"} {"text": "ብዙ ታሪክ ጸሐፊዎች ነገሬ ብለው የማያነሱትን የሴቶች ተሳትፎ አስመልክቶ በዕውቀቱ ስዩም “ከአሜን ባሻገር” የተሰኘ ጥራዙ ላይ ሲጽፍ፤ ሴቶች ዘመናዊ መሳሪያ ባልነበረበት ዘመን “ዳሄራ” የተባለ ባሩድ ያሰናዱ እንደነበር ይጠቁማል። ለነገሩ ማጠናከሪያ ይሆነው ዘንድም ንጉሥ ምኒልክ ከራስ አዳል ጋር ለጦርነት በተሰናዱበት ጊዜ የተቋጠረ ቅኔ ይጠቅሳል።"} {"text": "የዓለም የጉዞ ጣቢያ። እዚህ ስለ አገራት ፣ ሪዞርት ፣ ሆቴሎች ፣ ሽርሽር ፣ ኢንሹራንስ ፣ ቪዛዎች ፣ የመኪና ኪራይ እና ብዙ ተጨማሪ ጠቃሚ ምክሮችን እና ምክሮችን ያገኛሉ ፡፡"} {"text": ""} {"text": "CIRC በመንግስት ደረጃ የህግ መከላከያ ፈንድ እንዲፈጥር ረቂቅ ህግን በመደገፍ ላይ ይገኛል ፣ ስለሆነም ማንም ሰው የህግ ውክልና ሳያገኝ እስር እና መሰደድ እንዳይገጥመው ፡፡"} {"text": "\"እንደ ሰው የተሳሳቷቸውን ራሳቸው አርመዋቸው፤ የጀመሯቸውን ነገሮች ውጤታቸውን አይተው፡፡ በሕይወት እያሉ ሌላ ሰው በሥልጣናቸው ተቀመምጦ፤ እርሳቸው እንደማንኛውም ሰው በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ሲራመዱ ለማየት ነበር ምኞቴ፡፡\""} {"text": "የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከማርካን ኮንስትራክሽን ጋር በፈጸመው ስምምነት ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ መንገዱን በመገንባት ለአገልግሎት አብቅቶታል።በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የሻሸመኔ መንገድ ኔትወርክ ቅርንጫፍ ተጠባባቂ ቡድን መሪ አቶ ኡመር ሁሴን መንገዱ ከሁለት ወራት በፊት ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ተንሸራቶ በመደርመሱ አገልግሎት መስጠት አቁሞ እንደነበር አስታውሰዋል።የትራፊክ ፍሰቱ እንዳይስተጓጓል 2 ነጥብ 1 ኪሎ ሜትር ተለዋጭ መንገድ መሰራቱንም ጠቅሰዋል። 140 ሜትር ርዝመትና 27 ሜትር የጎን ስፋት ያለው አስፓልት በመንሸራተቱ ለተፈጠረው 15 ሜትር ገደል የ 13 ሜትር የድንጋይና 2 ሜትር የአፈር ሙሌት ሥራ ተከናውኖ ለአገልግሎት መብቃቱንም አክለዋል።"} {"text": ""} {"text": "ባለፈው ሳምንት የአሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ሦስት አይረሴ የተጫዋችነት ዘመን ትውስታዎችን ማቅረባችን ይታወሳል። ለዛሬ ደግሞ አጥቂው በአንድ ወቅት ወደ ቤልጅየሙ ክለብ ሰርክል ብሩዥ ሊያደርጉት የነበረውን ዝውውር እና ሒደቱ የከሸፈበት መንገድን በራሳቸውዝርዝር"} {"text": "ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በለውጡ የተመለሱ የአርሶ አደሩ ጥያቄዎች በቀጣይ ምላሽ በሚያገኙባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ የአርሶ አደር ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በውይይቱ ሁሉን አቀፍ ፣አካታች ፣ አንዱን ጠቅሞ አንዱን የማይገፋ የሚለው የኢኮኖሚ ፖሊሲ በከተማችን ተከማችቶ የቆየውን የአርሶ አደሩን ጥያቄ በመመለስ እውን መሆን መጀመሩን አስረድተዋል።"} {"text": "የትግል መሰረቱን ጎጥ ላይ ያደረገ፣ የእድገት ልኩን ዘረፋ ላይ ያዋለና የእውቀት ጥጉን ውሸት ላይ የመሰረተ እንዴትም ሆኖ የነጻነት ታጋይ አይሆንም። ይልቁንም በሕዝብ ጫንቃ ላይ ተንፈራጥጦ እንዲኖር የክፋት መርዙን ይረጫል እንጂ። ምንም"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "konjit'ዬ እንዴት ነሽ ? እርግጠኛ ነኝ ተፍ ተፍ ብለሽ ደንበኞቼን እንደምታስደስቺያቸው ይሄን ክርስቲያንን ግን አትመኚው ማለቴ ከግሮሠሪዬ ውጪ እንደፈልግሽ ...ስራ ስራ ነው:: እንግዲህ ደሞዙ በስምምነት ነው::"} {"text": "ሱፐር ፣ ጥራቱ ጥሩ ነው ፣ የአለባበሱ ሀሳብ በጣም ጥሩ ነው ፡፡ ደረቱ ወዲያውኑ ይለጠጣል. ብቸኛው ነገር: - ፓንቶቹ ከጠባቡ በስተጀርባ የመለጠጥ ማሰሪያ አላቸው ፣ ቢታሰብበት ፣ ቢወገዱ በጣም ጥሩ ነው ፡፡ አለበለዚያ በሱሪ በኩል ጊዜውን በሁለት ክፍሎች እንዴት እንደምትከፍለው ማየት ይችላሉ ፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ እኔ ደግሞ ጥቁር ቅጂን በደስታ አዝዣለሁ ፡፡ ምናልባት ከቻይና የመጡ ወንዶች አንድ ነገር ይዘው ይመጡ ይሆናል ፡፡ እና ስለዚህ ፣ አንድ የሚያምር ስብስብ⭐ & Middot;"} {"text": "በተለያዩ የምሥራቅ አፍሪካ አካባቢዎች ሰሞኑን እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ብዙ ሕይወት ማጥፋቱና በመቶዎች ሺሆች የሚቆጠር ሰው ማፈናቀሉ እየተነገረ ነው። በከበደው ዶፍ በብዛት እየተጎዱ ያሉት ኬንያ፣ ሶማሊያና ርዋንዳ መሆናቸው ታውቋል።"} {"text": ""} {"text": "የመካከለኛው አፍሪቃ ርፓብሊክ ዋና ከተማ የሆነችው የባንጊ ሊቀ ጳጳስ የብጹዕ ካርዲናል ደዎዶኔ ዛፓላይንጋ፣ በሃገሪቱ ውስጥ የንጹሐን ዜጎች ሕይወት በከንቱ ሲጠፋ በዝምታ መመልከት ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል። ካርዲናል ደዎዶነ የአሊንዳዎ ክፍለ ሃገርን ጎብኝተው ሲመለሱ በሰጡት ጋዜጣዊ መግላጫቸው እንዳስገነዘቡት በስፍራ እ. አ. አ. ህዳር 15 ቀን 2018 ዓ. ም. በንጹሃን ዜጎች ላይ በተፈጸመው ጥቃት ወደ 60 የሚጠጉ ዜጎች ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጸዋል።"} {"text": "ድርጅቱ የራሱን የትራንስፖርት አማራጭ በመጠቀም መልዕክቶችን የማመላለስ ስራ እየሰራ ሲሆን፤ በተለይ ከሃገር ውጪ ለሚሄዱ መልዕክቶች አማራጭ አመላላሽ ድርጅቶችን በመፈለግ ተግባሩን እየተወጣ ይገኛል፡፡"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "መሪዎች ወደ አገልጋይነት የሚወስደውን መንገድ ለእግዚአብሔር ሕዝቦች በሚያስተምሩበት ጊዜ ሊጠቀሙበት ወይም ሊያመሳክሩበት የሚችሉበት መገልገያ ነው፡፡ ይህንን መጽሐፍ በምታነቡበት ጊዜ፣ የልባችሁ ዐይኖች የሚከፈቱ፣ መንፈሳችሁም ከመንፈስ ቅዱስ በሆነ መገለጥና ጥበብ የሚሳል ይሁን፡፡"} {"text": ""} {"text": "“እያዩ ፈንገስ” ወይም “ፌስታሌን” የተሰኘውን ትያትር ብዙዎቻችኹ አይታችኹታል ብዬ ገምታለው አልያም ስለ ማኀበራዊ እና ፖለቲካ ቀመስ ትችቶቹ በወሬ በወሬ ሰምታችኃል፡፡ እኔ ዝናውን የሰማኹት እስር ቤት ሳለኹኝ ነበር፡፡ ወያኔ እግዜር የስራዋን ይስጣትና እኔ ከወህኒ እስክወጣ ድረስ መድረክ ላይ አቆየችው፡፡ በትያትር ቤት ታድሜ እንደተዋራለት ሆኖ አገኘኹት፡፡ ይህን ጥበብ ለመድረክ እንዲበቃ ያደረጉትን እና በመድረክ እንዳይታይ ለማስተጓጎል ያልሞከሩትን አመስግኛለው፡፡"} {"text": "ሰላም የአቢሲኒያ ሎው አንባብያን አንዴት ከርማችኋል፡፡ መብትና ግዴታዎን ይወቁ በሚል ርዕስ ዘርፈ ብዙ ሀሳቦችን እያነሳን መብትና ግዴታችንን የማስተዋወቅ አምድ ከከፈትን ቆየት አልን፡፡ ይህ መብትና ግዴታዎትን ይወቁ በሚል ርዕስ የጀመርነውን ሃሳብ በጣም ጠቃሚ ነው ቀጥሉበት ላላችሁን ምስጋናችን ይድረሳችሁ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኦባንግ፦ዘወትር የምመለከተው ወደፊት ነው። የማምንበትን አደርጋለሁ። የማደርገው ሁሉ ለኅሊናዬ ስል ነው። ኅሊናዬን እረፍት የሚነሳ ነገር አላደርግም። ግልጽ ነኝ።ዕቅዴ፣ ሃሳቤ፣ እምነቴ፣ ቀናነትና መደጋገፍ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ዘወትር ደስተኛ ነኝ። በየቀኑ በርካታ በረከቶች አሉኝ። ይህንን ስል ሃዘን አይሰማኝም ማለት ግን አይደለም። በርካታ ጉዳዮች እረፍት ይነሱኛል። ማንም ለራሱ ብቻ መኖር የለበትም …"} {"text": "GuangDong 3x1 ዋት የ PAR ተራሮች ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በነፃው የመልእክት መቀበያ ስልክ ቁጥራችን በ202-205-9942 የውስጥ መስመር 14 ብለው ይደውሉ።ወይንም በፖስታ ደብዳቤ መፃፍ ለምትፈልጉ፣ የፖስታ አድራሻችን"} {"text": "ናትና ኣቐሚጥና ደገደገ ምምዕዳው ደኣ ኣየምሕረልናን ይኸውን እምበር፡ ሓያላት ሃገራት ዘዘሊለን ዝፈጥረኦ ተጽዕኖታት ምጽብጻብ ዘጸግም ኣይኮነን። ቀያድን ናይ መወድእታን ውሳነ ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ይተግበር ዝብል ድምጺ ዝያዳና ብንጹር እሞ ከኣ ኣብ ኩሉ መድረኻት ዘቃለሐ ኣሎ ኣይንብልን። ህግደፍ ነዚ ዛዕባዚ ከም ምቛሰዪ ዝወስዶ እምበር ብዕቱብ ክሕዞ ከም ዘይጸንሐ ክንዕዘቦ ዝጸናሕና እዩ። ንምዝኽኻርካ ዝኣክል እንተዘይኮይኑ፡ እቲ ኣቶ ኢሳያስ ኣብ ኢትዮጵያ እና ክገይሽ ከስመዖ ዝጸንሐ ናይ ግድን እንተዘይኮይኑ ምድጋሙ ዘጸግም ገልበጥበጥ ሸለል ክትብሎ እንተዘይደሊኻ ትዝክሮ ኢኻ ዝብል እምነት ኣለና። ብዝኾነ ኣብ ጉዳይ ኣተገባብራ ውሳነ ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ብዙሕ ኣጋጣምታት ቃልና ከነስመዓሉ ካብ ዝጸናሕና “መንግስቲ ኢትዮጵያ፡ ናጽነትን ሉኣላውነትን ኤርትራ ክረጋገጽ ኣብ ናይ 1993 ረፈረንዱም ዝወሰዶ መርገጺ፡ ብትግባረ ውሳነ ኣህጉራዊ ኮሚሽን ዶብ ክደግሞ፡ ብምስረታ ጽቡቕ ጉርብትናዊ ዝምድናን ሓድሕዳዊ ምክብባርን ኣብ መንጎ ክልቲአን ኣሓት ሃገራት ክዛዝሞን ይጽውዕ።” ዝብል ብደረጃ ጉባአ ዝጸደቐ ሚዛና ክሕግዘካ ይኽእል እዩ ዝብል እምነት ኣለና።"} {"text": ""} {"text": "የማቶቶ ወላጆች በቀድሞ የእግር ኳስ ተሳትፎ ደስተኛ ነበሩ ፡፡ ሆኖም በሌሎች የሕይወት ዘርፎች የእድገቱን እንቅፋት እንደማይሆን አረጋግጠዋል ፡፡ የኩንሃ ቤተሰቦች የተገነዘቡበት መንገድ ለ Mateo እና ለእህቱ ለማሪያ ጥሩ ትምህርት በእግር ኳስ ውስጥ እንደ ልማት አስፈላጊ ነበር ፡፡"} {"text": "ነገሮች ተረጋግተው ተማሪዎችም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች እየተመለሱ እንደሆነ ሲገለፅ የነበረ ቢሆንም የተለያዩ የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ከቀናት በፊት በመቱ እንዲሁም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት መቋረጡን ዘግበዋል።"} {"text": "ሙሉ ክበብ የቀብር ሥነ ሥርዓቶች ሙሉ በሙሉ ሰው-ተኮር የቀብር ሥነ ሥርዓትን ያቀርባሉ ፣ ይህም በእውነቱ በጣም አስቸጋሪ በሆኑ ጊዜያት ጓደኞችን እና ቤተሰቦችን በመርዳት የሞተውን ሰው በእውነት የሚያንፀባርቅ ነው ፡፡ ሙሉ ክበብ የቀብር ሥነ-ስርዓት እ.ኤ.አ. በ 2016 የተቋቋመው በሳራ ጆንስ ሲሆን ቀደም ሲል የመማር ችግር ላለባቸው አዋቂዎች የመኖሪያ እንክብካቤ ቤቶችን ያስተዳድሩ ነበር ፡፡ የቀብር ሥነ ሥርዓቶች አስፈላጊ እንደሆኑ እና በትክክለኛው ድጋፍ የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ እና የቀብር ሥነ ሥርዓቱ የሕክምና ሂደት ሊሆን እንደሚችል ሁልጊዜ ይሰማታል ፡፡ ስለዚህ ሳራ ሰው-ተኮር በሆነ አቀራረብ ዘመናዊ የቀብር እንክብካቤን የሚያቀርብ የንግድ ሥራን የሚያስተጓጉል ንግድ ለመጀመር ወሰነች ፡፡ ሙሉ ክበብ ሰዎች የተለያዩ የድጋፍ ፍላጎቶች እንዳሏቸው ይገነዘባሉ እንዲሁም የእንክብካቤ ቀጣይነት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ይገነዘባሉ ፣ ተመሳሳይ ሰዎች በጠቅላላው ሂደት እና በቀብርው ቀን አንድ ቤተሰብን ይደግፋሉ ፡፡ ሳራ በቀብር እንክብካቤ ውስጥ ለመስራት እና ከሙሉ ክበብ የቀብር ሥነ ሥርዓቶች ጋር ተመሳሳይ እሴቶችን ለማካፈል ለሚፈልጉ ብዙ ሰዎች በመጠየቋ ምክንያት ሌሎች ሥራ ፈጣሪዎች የሙሉ ክበብ የቀብር አጋሮች እንዲቀላቀሉ የሚያስችላቸውን የፍራንቻይዝ ዕድል ለመጀመር ውሳኔ ተወስዷል ፡፡ ሀገሪቱ. እንደ ሙሉ ክበብ ፍራንሲስስ ሰዎች የቀብር ሥነ-ሥርዓቱን ምኞታቸውን ለመግለጽ ፣ ቀድሞ የተከፈለ የቀብር እቅዶችን ለመግዛት እና በችግር ላይ ያሉ የቀብር ሥነ ሥርዓቶችን ለመፍጠር የሚረዳ አገልግሎት ይሰጣሉ ፡፡ የራስዎን የግል አምቡላንስ በመጠቀም የተላለፈውን ሰው ወደ እንክብካቤዎ ይዘው ይምጡና በእራስዎ ጣቢያ የሬሳ ሣጥን ውስጥ ይንከባከቧቸው ፡፡"} {"text": ""} {"text": "“በሞላ ሆዳቸው ውስኪ እያጋጩ በባዶ ሆዳችን እርስ በእርሳችን የሚያንገጫግጩንን እንደ ማንቼና አርሴ ፉርሽ ያድርግልንማ! ልክ ነዋ፣ አንዳንድ ጊዜ እኮ ምንም ‘ዲፕሎማቲክ ቋንቋ’ ቅብጥርስዮ ብሎ ነገር የለም፡፡ አሀ…የኮሶ አረቄ እየተወደደብን በብላክ ሌብል ‘ሮድማፕ’ ይሠራብናል እንዴ!” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንትና የሚባል ነጋዴ የነበረውን መኪና…\t"} {"text": "አስቀድሞ መከልከል እኔ አይቸው መዝኘው ካልሆነ አይተላለፍም አይታተምም ወይም አትናገርም እንደማለት ነው። እንዲህ አይነቱ ድርጊት ደግሞ ያለአግባብ የመናገር እና የሚዲያ ነፃነትን ይገድባል፤ የፈጠራ ስራን ያቀጭጫል። ብሎም ሚዲያዎች በትችታቸውና የተሸሸገውን በማሳየት ስራዎቻቸው የሕግ ጥሰትን እና የህዝብ ችግሮችን እንዳያጋልጡ ስለሚከለክል ገደባቸውን በመንገር ከገደቡ ሲያልፉ በሕግ መጠየቅ የተሻለው መንገድ ሆኖ ተገኝቷል።"} {"text": "ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ የአምናም የዘንድሮም መልቲ ሲስተም የሆነው ጋዜጠኛ ተመስገን በየነ ዜና እያነበበ ነው፡፡ የዜናው ምንጭ ደግሞ ኢዜአ ወይም ኢቢሲ ሣይሆን ኦቢኤን ነው – ኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ፡፡ እሱ ባልከፋ – ላለው ይጨመርለታል ነው፡፡ ይሁንና ተሜ “በፊንፊኔ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች…” በማለት በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አንጡራ ንብረት የአንድን ክልልና የአንድን መሪ ድርጅት የስያሜ አቋም ሲናገር ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ ሙከራ እያደረገ እንደሆነ ማንም አልገባውም፡፡ ሕገ መንግሥታችን ተንዷል፡፡ ፍርድ ቤት ቢገኝ መክሰስ ነበር፡፡ ነገሩ እየሆነ ያለው አፄ ቴዎድሮስ ለካህናት እንዳሉት – አሁንም እዋሳለሁ – “አንዱ አንባቢ አንዱ ተርጓሚ” እየሆኑ ይህችን ሀገር መቀመቅ መክተት ነው – በግላጭ፡፡"} {"text": "ይህንን የመሰለው ኢሞራላዊ ድርጊት ከሕዝቡ አልፎ ወደ እምነት መሪዎች ዘንድ መዛመቱ፣ የእምነቱ መሪዎችም ሥልጣናቸውን፣ አባትነታቸውን እና ተሰሚነታቸውን ተጠቅመው እየፈጸሙት መሆኑ ለማኅ በረሰቡ እና ለተቋማቱ የመንቂያ ደውል ነው፡፡ «ጨው ለራስህ ብትል ጣፍጥ፣ ያበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው አውጥተው ይጥሉሃል» እንደ ተባለው የእምነት ተቋማቱ ያላቸውን ቦታ ከማጣታቸው በፊት ለዓላማቸው ሲሉ በፍጥነት ችግሮችን መፍታት ያለባቸው ጊዜ አሁን ነው፡፡"} {"text": "trcert ዓለም አቀፍ የመለኪያ ፣ ሙከራ ፣ ትንተና እና የምስክር ወረቀቶች አገልግሎት ሰጪ ነው ፡፡ የማያዳላ ፣ ነፃ እና አስተማማኝነት መርሆዎችን እና እሴቶችን ሁልጊዜ ያከብር።"} {"text": "የወባ ትንኝ በከፍተኛ ሁኔታ የሚራባበት ቦታ ይኖሩ ከሆነ ዶሮዎችን ከመኝታዎ አጠገብ አድርጎ መተኛቱ ያዋጣል የሚል ጥናት በቅርቡ ተሰምቷል። የዶሮ የተፈጥሮ ጠረን የወባ ትንኝን አርቆ የሚያበር ሆኗል። ይህ ጠረን በወባ ምክንያት የሚከሰተውን ህመምም ለመከላከል ታላቅ አስተዋፆ እንዳለው በጥናቱ ተደርሶበታል።"} {"text": "· ኣብ መጀመርያ ሰሙን ወርሒ ሕዳር ናይ ዝሓለፈ ዓመት፡ ኣብ ክልል ትግራይ ብጃንዳ ወያነ ዝተወስደ ሰፊሕን ኣዳህላሊን መጥቃዕቲ፡ ወተሃደራዊ ግጭትን ምእላይ ናይቲ ጃንዳን ኣስዒቡ ኣሎ። እዚ ኩነታት እዚ ኣመቱ ኣብ ኢትዮጵያ እንታይ ክኸውን ይኽእል? ጽልዋኡ ብደረጃ ዞባና ብፍላይ ከኣ ኣብ መስርሕ ሰላምን ዝምድናን ኤርትራን ኢትዮጵያን ከመይ ይግምገም?"} {"text": "ሳልማ ቢንት ሂዛብ ኣል-ኦታቢ ሓንቲ ካብተን ቀዳሞት አብዚ ናይ ሰንበት ምርጫ ዝተዓወታ ደቂ-አንስትዮ’ያ። ንሳ ሸውዓተ ደቂ-ተባዕትዮን ክልተ ደቂ-አንስትዮ መወዳድርታ ብምስዓር’ያ አብቲ ቤት-ምኽሪ ከተማ ማድራኪህ መንበር ረኺባ ዝተዓወተት።"} {"text": "የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኝ የሆኑ ብሔርተኞችም አንድ ሰው ከኢትዮጵያ ቢሰርቅና ቢታሰር ኦሮምያን ለመጥቀም ስለሰራ እንጂ ኢትዮጵያን ለመጉዳት ወንጀል ስለፈጸመ ነው ብለው አያስቡም፤ ሰልፉም ይወጡለታል፤ መንገድም ይዘጉለታል። እነ ኦቦ በቀለ ገርባ ኢትዮጵያውያን በገንዘባቸው መሬት እየገዙ ሀብታቸውን አፍስሰው ተወልደው ያደጉበትን ርስታቸው የሆነችውንና የጋራ ከተማችን የሆነችዋን አዲስ አበባን ለመንጠቅ «ፊንፊኔ የኛ ብቻ ነች፤ ወደኛ ክልል ሳትመለስ እህል አንቀምስም» የሚል የዘረፋ መግለጫ ሲያወጡ የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኞች በሙሉ ኦሮምያን ለመጥቀም ያወጡት መግለጫ አድርገውት ለዘረፋ መግለጫው ያልሰጡት ድጋፍ አልነበረም። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ከተግብራዊነቱ በመለስ ኢትዮጵያውያን በሙሉ አንጡራ ሀብታቸውን አፍስሰው የገነቧትን የጋራ ከተማ «የኛ ብቻ ነች» በሚል የዘረፋ መግለጫ ባወጡ የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኞችና አውሮፕላኖችና መርከቦችን በሰረቁ የሜቴክ ዘራፊዎች መካከል ልዩነት የለም።"} {"text": "ቀለም ምርቶች 2ኬ ፒዩ ሲለር 2ኬ ፒዩ ነጭ ፕሪመር ሱፐር ሴት ኢናሜል(ቶሎ ሚያደርቅ) ሱፐር ሴት ፕሪመር የዝገት መከላከያ ሱፐር ስይንተቲክ ኢናሜል ሱፐር የዉሃ ቀለም ሲሲዲ የድንጋይ ስፕሬይ ስፕሬይ ቀለም ቫርኒሽ (አልካይድ ቲምበር ኮት) ቫርኒሽ ቀለም ቲምበር ኮት 2ኬ ፒዩ ሀርድነር ቲምበር ኮት 2ኬ ፒዩ ቀለም ቲምበር ኮት 2ኬ ፒዩ ግሎሲ አርቲኪው ቀለም አውቶ ኮት 2ኬ ፒዩ ቀለም አውቶ ኮት ኤንሲ ቀለም አውቶ ኮት ኤንሲ ፑቲ/ስቱኮ አውቶ ኮት ኤንሲ ፕሪመር ግሬይ አውቶ ኮት ፖልይስተር ፑቲ ኢናሜል በጀት ኢፖክሲ ሲሊካ ሳንድ ኢፖክሲ ቶፕ ኮት ሀርድነር ቀለም ኢፖክሲ ቶፕ ኮት ቀለም ኢፖክሲ ክሊር ቶፕ ኮት ኢፖክሲ ክሊር ቶፕ ኮት ሃርድነር ቀለም ኢፖክሲ ዚንክ ፎስፌት ሃርድነር ኢፖክሲ ዚንክ ፎስፌት ፕሪመር ኢፖክሲ የግርጊዳ ሀርድነር ቀለም ኢፖክሲ የግርጊዳ ቀለም ኢፖክሲ ፐርኬ ኢፖክሲ ፐርኬ ላኩይር ኢፖክሲ ፕሪመር ኢፖክሲ ፕሪመር ሃርድነር ኤንሲ ሲለር ኤንሲ ቀለም እንጨት ማጣበቂያ ኩዋርትዝ ቀለም 200 ክላሲክ 2000+ ኳርትዝ ኳርትዝ ሱፐር ዋይት የትራፊክ ምልክት ቀለም የዉሃ ቀለም የውሃ ቀለም ዴክራ የጣሪያ ንጣፍ ቀለም ጸሃይ ና ዝናብ ማይጎዳው ቀለም ፐርፌክስ የዉሃ ቀለም ፑቲይ ፕሪሚየም የግርጊዳ ቀለም ፕሪመር የውጪ ግርጊዳ ቀለም ፕሪምር የዝገት መከላከያ"} {"text": "የአንድነት ገዳሙ አስተዳደር በቁጥር 17/2005 በቀን ፭/፲፫/፳፻፭ ለሀ/ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ፣ ለወንጪ ወረዳ መስተዳደርና ፖሊስ ጽ/ቤት በጻፈው የድረሱልን ጥሪ÷ ከዚህ ቀደም የገዳሙን ይዞታ በመጋፋት፣ መነኰሳቱና መናንያኑ ገዳሙን ለቀው እንዲሄዱ ተደጋጋሚ ዛቻና ስድብ በማሰማት የሚታወቁ 18 ግለሰቦችን በስም ለይቶ በመዘርዘር በጥቃቱ አድራሽነት እንደሚጠረጥራቸውና በቁጥጥር ሥር ውለው ሕጋዊ ርምጃ እንዲወሰድባቸው ጠይቋል፡፡ በስም ከተዘረዘሩት 18 ግለሰቦች መካከል ጌቱ ታደሰ እና መኰንን ካሳ የተባሉ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች የኾኑ የቀበሌው ነዋሪዎች በዋና አስተባባሪነት ተጠቅሰዋል፡፡"} {"text": "የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ተመስገን ጥላሁን ሰሞኑን ስለወጣው የተመድ ‹‹ኢንቨስትመንት ትሬንድስ ሞኒተር›› የተሰኘውና እ.ኤ.አ. የ2019 ዓመትን የቃኘው ሪፖርት፣ ‹‹እውነታ ቢኖረውም ሙሉ ገጽታውን አያሳይም፤›› በማለት ለሪፖርተር አስታውቀዋል፡፡"} {"text": "ለንግግር “የሚደመሰሱ መልዕክቶች” አገልግሎትን ለማስጀመር ለወዳጅዎ መልዕክት ማስፈር የሚያስችሎትን ሠሌዳ ይክፈቱ፡፡ ከዚህ ሠሌዳ አናት ላይ የሚገኘውን የወዳጅዎን ስም ይጫኑ ከዚያም \"Disappearing Messages.\" ከሚለው ቀጥሎ ያለውን አንሸራታች ይንኩ፡፡"} {"text": "ኃያል ቃል ነው። ድምጻዊው ቴዎድሮስ በምናቡ፣ አጼው ሲሆን ያየውን ሁሉ እኔም በምናቤ አየሁ–በ”ተዋከበና” ውስጥ። ዋከባ፣ ግርታ፣ … የሼክስፔር “መሆን ወይም አለመሆን”… በአጼው ውስጥ… የእንግሊዝ ንግስት እንዳዘዘችው… አጼው በፊጥኝ ታስሮ እንደ እንሰሳ እየተነዱ ከመሄድ እና ካለመሄድ ጋር የህሊና ሙግቱ ሁሉ … ሲዋከብ … አንድ የሎሬት ጸጋዬ አማርኛ ግጥም ትዝ አለኝ … ሴባስቶቦልን በመቅደላ አፋፍ ላይ ለማድረስ ከፊሉ ሰራዊት ከመድፉ ኋላ ሆኖ ሲገፋ፣ ከፊሉ ደግሞ አፋፍ ላይ ሆኖ በመጫኛ ሲጎትት… እናም በስንት መከራ እና ጭንቅ አፋፍ ላይ የደረሰው ሴባስቶቦል ወደ ጠላት መተኮሱ ቀርቶ የኋሊት ፈንድቶ የፈጀውን የአጼውን ሰራዊት ብዛት… ለዚያ ሁሉ ሰራዊትም ሞት ምክንያት መሆን ራሱ ብቻውን የሚያስከትለው ፀፀት እና የጥፋተኝነት ስሜት በሞት እና በመኖር ላይ ጥልቅ ጥያቄ ያጭራል… የእንግሊዝ ወራሪዎች ተማርኮ መዘባበቻ እና መቀለጃ ከመሆን እና ካለመሆን፣ እናም እጁን ቢሰጥ ሊደርስበት የሚችለው የአካልም ሆነ የሞራል ጉዳት … ተዋከበና… እና ስጋት እና ጭንቀቱ፣ …ማን ነበር ጀግንነት የሚፈጠረው በፍርሃት እና በጭንቅ ውስጥ ነው ያለው? ጭንቀት እና ድፍረት… ፈሪ ሲፈራ ኖሮ፣ ኖሮ፣ ኖሮ እየፈራ የሞት ሞት ይሞታል። … ቴዎድሮስ ካሳሁን፣ አባት ካሳሁን፣ ልጃቸውን “ቴዎድሮስ” የሚል ስም ሲያወጡለት… አጼውንም ሆነ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት ያላቸውን እምነት ጭምር አውርሰውት ነው ያለፉት… ያሰኛል…። ግን…"} {"text": ""} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": ""} {"text": "በፊት ጊዜ ገድገድ ሲያደርጋችሁ፣ ሲያደናቅፋችሁ “እኔን ይድፋኝ!” ምናምን የሚል የማታውቁት ሰው መአት ነበር፡፡ አዎ “ብታምኑም፣ ባታምኑም” እንደሚባለው……እንዲህ የሚባልበት ጊዜ ነበር! (ከዚህ በፊት እንዳወራነው…አለ አይደለ… “ነበር” የሚለው ቃል እየበዛ ሲሄድ አሪፍ ምልክት አይደለም፡፡) አሁን፣ አሁን ግን አይደለም የማታውቁት ሰው፣ የምታውቁት ‘ሹሮ ተበዳዳሪ’ እና ‘ቡና አጣጪ’ እንኳን ሲያደናቅፋችሁ… “ምን ያወላክፈዋል፣ እያየ አይሄድም!” ምናምን ነው የሚላችሁ፡፡ እናማ… እንደው ገድገድ ሲያደርገን እጁን ሰደድ አድርጎ “እኔን!” የሚል ህብረተሰብ ናፈቀን፡፡"} {"text": "አንጄለና ጂሊ የ \"ሳንቶሪኒ \" ደሴትን ጨምሮ ብዙ የግሪክ ሥፍራዎች በሚታኘው በዚህ በተተለቀ ፊልም ውስጥ ላራ ክራፍ ተመልሷል . የራስዎ የጉዞ ጀብዱዎች ከሚታወቀው ይህ ተለዋዋጭ ልዩነት ሊለያይ ይችላል!"} {"text": "በመሰረቱ ህዝብ አንዴ አደባባይ መውጣት ከጀመረ ላነገባቸው ጥያቄዎቹ ምላሽ ሳያገኝ ወደ ቤቱ አይመለስም፡፡ “ከአንድ ማህበረሰብ ውስጥ ሦስት በመቶ (3%) የሚሆነውን ማንቀሳቀስ ከተቻለ ለውጥ ማምጣት ይቻላል” የሚል የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ሣይንስ ንድፈ ሃሳብ በፖለቲካ ሊቃውንት ይነገራል፡፡ ይሁን እንጂ ማህበራዊ ሚዲያ እየተቀባበለው ያለው “ፈንቅል” የሚል ስያሜ የተሰጠው “ንቅናቄ”፤ ከፕሮፓጋንዳ ባለፈ ምን ያህል መጠንና ስፋት እንዳለው ለማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡"} {"text": "የዓዲግራት ከተማ የኢሮብ ብሄረሰብ ነዋሪዎች ትልቁና ታሪካዊ ስብሰባ ኣደረጉ። የስብሰባው ዋና ዓላማ በቅርቡ የኢ.ህ.ኣ.ዴ.ግ ስራ ኣስፈፃሚ ኮሚቴ የኣልጀርስ ስምምነት ሙሉ በሙሉ መቀበሉን #በመቃወም ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ይህን ስምምነት ተቀብሎ ተግባራዊ የሚያደርግ ከሆነ የኢሮብ ህዝብ በሁለት ይከፍላል፤ በሁለት የተከፈለ እንደሆነ ብሄረሰቡ እንደ ብሄረሰብ መቀጠል ኣይችልም።"} {"text": "በኮኮና ™ / 37.5 ™ ጨርቅ ውስጥ ያሉት የነቃ ቅንጣቶች የመሬቱን ስፋት እስከ 800% ከፍ ያደርጋሉ ፡፡ ትልቁ የወለል ስፋት እንደአስፈላጊነቱ የላቀ የአየር ንብረት ቁጥጥር ~ መሞቅ ወይም ማቀዝቀዝ እና የዩ.አይ.ቪ ጥበቃን ያስከትላል ፡፡ መከላከያው በጭራሽ አይታጠብም ፡፡"} {"text": "ሰላም! ሕጂ ከመይ ጌርካ ሓደ ኮንዶም ከም ተእትዎ ክትርኢ ኢኻ። ብሓገዝ ናይ'ቲ ኣብ ፕላስቲክ ዘሎ መላግቦ ገርካ ነቲ መዓሸጊ ክፈቶ። ኣጽፈርካ ነቲ ኮንዶም ከይቀዶ ተጠንቀቕ። እቲ ኮንዶም ናበየናይ ሸነኽ ከም ዝጥቕለል ንምፍላጥ ቁሩብ ጠቕልሎ። ብቐዳምነት እቲ መትሎ ውትረት ክህልዎ ኣለዎ።"} {"text": ""} {"text": "በመጀመሪያ ደረጃ እኔ የታሰርኩት በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 29 መሰረት ሃሳብና አመለካከቴን በነፃነት ስለገለፅኩ ሲሆን የተከሰስኩት አንቀፅ ደግሞ የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጁ ነው። በእርግጥ የፀረ-ሽብር አዋጁ በወጣ የመጀመሪያ አመስት አመታት ውስጥ ብቻ 10 ጋዜጠኞች ሲታሰሩ 57ቱ ደግሞ ለስደት ተዳርገዋል። የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ከወጣ በኋላ ደግሞ ይሄው አፈና ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠሉ ይታወቃል። የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ከተነሳ በኋላ ደግሞ የፀረ-ሽብር አዋጁ የቀድሞ አገልግሎቱን መስጠት ይጀምራል። በመሆኑም፣ የዜጎች ዴሞክራሲያዊ መብትና ነፃነት እንደ ቀድሞ ይታፈናል። ዛሬ ላይ አስቸኳይ ግዜ አዋጁ ተነስቷል፡፣ አምባገነንነት ግን ይቀጥላል።"} {"text": "ከክርስቶስ ልደት በፊት በሶስተኛው ክፍለ ዘመን የነበረ ኩንግ ሲ የተባለ አንድ ንጉስ በቻይና ይኖር ነበር፡፡ ንጉስ አሳ በጣም ይወድ የነበረ መሪ ነበር ይባላል፡፡ የአገሩ ህዝብ በሞላ አሳ ይገዛና እጅ\t"} {"text": "ቃል ኣምላኽ ብዛዕባ ሙሴ ክዛረብ ከሎ ሙሴ ግና ኣብ ብዘላ ቤቱ እሙን ነበረ ይብለና። ጐይታ ድማ ንማሕበር ፍላድለፍያ እንታይ እዩ ዝበላ “ንግብርኻ እፈልጦ ኣሎኹ። ዓቕምኻ ሒደት እዩ፡ ንቓለይ ሐሊኻዮ ንስመይውን ኣይከሐድካዮን እሞ፡ እንሆ፡ ሓደ እኳ ኺዐጽዎ ዘይኽእል ክፉት ደገ ሂበካ ኣሎኹ።” ኢልዋ እወ ንኣምላኽ ምብዛሕን ምውሓድን ዓቕምካ ኣገዳሲ ኣይኰነን፣ ነቲ ዝሃበካ ዕዮ ብተኣማንነት እንተ ደኣ ክትዓምም ፍቓደኛ ዀንክካ ሓደ እኳ ክዓጽዎ ዘይክእል ደገ ክኸፍተልካ ናይ ግድን እዩ።"} {"text": ""} {"text": "እዡይ ዛዕባ ዀይኑ ዛሎ ጀነራል አዛዚ ሰሜን እዝ ዚብል ኃላፍነትን ስልጣንን ዝተዋህቦ፡ ነቱይ ቐንዲ አዛዚ ሰሜን እዝ ዝነበረ ጀነራል ወየንቲ ሰሚሞሞስ ኣብ ኣ/ኣ ኣብ ሕክምና እንከሎ ኢዩ። እዡ ጀነራል ነቱይ ስሙም ወይ ኣብ ሕማም ዝነበረ ጀነራል ክትክእ ተባሂሉ ቀቅድሚ “በርቃዊ ስርሒት” ወየንቲ አብዝነበረ ግዜ ብጠቕላዪ ኣብዪ ከምዝተረቝሐ ባዕሎም አብ ባርላማ ገሊጮም ኢዮም። (ጥቕሚ ግሉጽነትን ባርላማን እዙይ ኢዩ!) ወያ እዙይ ዛዕባ ዀይኑ ዛሎ ጀነራል፡ ሃንደበታዊ ግዕዙይ መጥቓዕቲ ወየንቲን ዅናትን ስለዝቀደሞ፡ መዝነቱ ከተግብር ናብቱይ መኣዘዚ ስፍራኡ ኪኸይድ አይከኣለን፡ ምናልባት ካብ አዲስ አበባ መቐለ ከይኣተወ እንከሎ እዩ እዙይ ኩነታት ኣርኪብዎ ዚኸውን! እዙይ ኣብ ላዕሊ ዛሎ ጽሑፍት ግን፡ ከምዚ እቱይ ሰብአይ ንነዊሕ እዋን ኣዛዚ ሰሜን ዕዝ ከምዝነበረ ገቢሩ ቀሪብዎ ኣሎ፡ ወያ ሰብአይ ዐቓብ ሰላም አብ ሱማሊያ ዚነበረ ኢዩ ኪበሃል ንሰምዕ፤ ኣብታሕቲ ዛሎ ጥብቖ ሓበሬታ ተወከስ።"} {"text": "በዚህ Martech Zone ቃለ-ምልልስ ፣ የአይማልታል ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና ተባባሪ መስራች ጃኔት ሜሽን እናነጋግራለን ፡፡ ጃኔት ከውስጥ ቡድኗ እና ከውጭ ደንበኞ with ጋር ቀልጣፋ ግብይት ተሟጋች እና ባለሙያ ነች ፡፡ ጃኔት እና ቡድኖ በየቀኑ (ምናባዊ) አቋም ፣ ትብብር ሶፍትዌሮች እና ሳምንታዊ ውድድሮች ላይ በመመርኮዝ to"} {"text": "ለፍርድ ቤቶች በሚቀርቡ ክርክሮች ላይ የንብረትን ትክክለኛ የዋጋ ግምት ማወቅ የግድ አስፈላጊ የሚሆንባቸው ጊዜያቶች አሉ፡፡ ለመሆኑ የንብረት የዋጋ ግምት ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? የንብረት የዋጋ ግምት ተገምቶ እንዲቀርብ የሚጠይቁ ሕጎች የትኞቹ ናቸው? የንብረት የዋጋ ግምት የመገመት ኃላፊነት በሕግ የተሰጠው ለማን ነው? በአሠራር ደረጃ የንብረት የዋጋ ግምት በማን እና እንዴት እየተገመተ ይገኛል? የንብረት ዋጋ ግምትን አስመልክቶ የሚታዩ ችግሮች ምንድን ናቸው? የንብረት የዋጋ ግምት ሲሰራ በመሠረታዊነት ሊካተቱ የሚገባቸው ነጥቦችስ ምንድን ናቸው? የሚሉና ሌሎች ተያያዥ ነጥቦች በዚህ ፅሁፍ በጥቂቱ እንዳስሳለን፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "Related stories የባይደን አስተዳደር ፖሊሲ አምስተኛው ምሰሶ የኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የሚቀመጠዉን ቡድን መወሰንና የ 2021 ምርጫን ማዋደቅ (1ኛ ክፍል 2)"} {"text": "መኢአድ ከኢህአዴግ ጋር የሚያደርገውን ድርድር ማቋረጥ አለበት የሚል አቋም የያዙት የፓርቲው ዋና ፀሐፊና የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አዳነ ጥላሁን፤ ራሳቸውን ከፓርቲው የሃላፊነት ቦታዎች ማግለላቸውን በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡"} {"text": "ሌላም ማሳያ እንመልከት። በ1969 የሶማሊያ ጦርነት ወቅት የኢትዮጵያ አየር ሃይል 25 የሶማሊያ ሚግ 21 ጀቶችን በአየር ላይ ዶግ አመድ አድርጓል። በተቃራኒው ከመሬት በተተኮሰ ተወንጭፊ ሚሳኤል ኢትዮጵያ የወደሙባት ጄቶች ሁለት ብቻ ነበሩ ። ከ 1998 – 2000 በተደረገ የ“ኢትዮ ኤርትራ” ጦርነት ወቅት በህወሃት ሙሉ ቁጥጥር ስር የሚገኘው አየር ሃይል በጎረቤት ሀገሮች በስደት ይኖሩ የነበሩና ሀገር ውስጥ ለእስር፣ እንግልትና ውርደት ህወሃት ዳርጓቸው የነበሩ የቀድሞ ስርዓት አብራሪዎችንና ቴክኒሻኖችን በልመና አስገብቶ ነው በተወሰ ደረጃም ቢሆን በአየር ኃይሉ ላይ ነፍስ የዘራበት። እንዲያም ሆኖ ጦርነቱና ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ 25 አይሮፕላኖችና ሄሌኮፕተሮች ወድመዋል። በርካታ ድንቅዬ አብራሪዎችም ተሰውተዋል። በህወሃት ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረው የመከላከያ ሰራዊት በታጠቀው የአየር መቃወሚያ ሚሳኤል የተመቱ የወገን አይሮፕላኖችም ነበሩ። ለምሳሌ መ/አ እንደገና ታደሰ የሚያበረው ጄት ሁለት ጊዜ በወገን የአየር መቃወሚያ ሚሳኤል ተመትቶ ነበር። መጀመሪያ የሚያበረው ሚግ 21 ጄት ቢመታም በፓራሹት ወርዶ ሊተርፍ ቢችልም ሁለተኛ ጊዜ የሚያበረው L 39 የተባለ ተመትቶ መስዋዕት ሆኗል። በኤርትራ በኩል 2 ሚግ 29 ጄቶች የተመቱ ሲሆን እነዚህን ጄቶች የጣሉትም የኢትዮጵያ አብራሪዎች ሳይሆኑ የራሺያና የዩክሬን ቅጥረኛ ነበሩ ኦሌግ እና አሌክስ የተባሉ አብራሪዎች ናቸው።"} {"text": "በምርጫ 2007 ኢሕአዴግ በሕዝብ ድምፅ ከሥልጣን እንዲወገድ ለማድረግ እወዳደራለሁ ይላል፡፡ በምርጫ 2007 ኢሕአዴግ በሕዝብ ድምፅ ከሥልጣን እንዲወገድ ለማድረግ እወዳደራለሁ ይላል፡፡ ይህንን ለማሳካት እንዳልችል ግን ምርጫ ቦርድ እንቅፋት ፈጥሮብኛል ሲልም ይከስሳል፡፡ በብዙ ምርጫ ክልሎች የገዥው ፓርቲ ታላላቅ አባላትንና ባለሥልጣናትን የሚገዳደሩ ዕጩዎችን ማሰለፉንም ገልጿል፡፡ ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡"} {"text": "የሎተስ ቅጠል ማውጣት ፣ የጋርሲኒያ ካምቦጊያ አወጣጥ እና ኤል-ካርኒቲን የካሎሪ መጠንን ለመቀነስ የምግብ ፍላጎትን ለማቃለል የተራበውን ሆርሞን መቆጣጠር ይችላሉ ፡፡"} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "ከተመልካች ጋር ቁጭ ብለህ ጓደኞችህ ሲጫወቱ መመልከት በጣም ይከብዳል፡፡ እንደእኔ እይታ በንጽጽር ሜዳ ውስጥ ገብቶ መጫወቱ እጅጉን ይቀላል ብዬ አስባለሁ፡፡ በተለይ ለእኔ ከዚህ በፊት እንደዚህ አይነት ከባድ ጉዳት አጋጥሞኝ ረዘም ላለ ጊዜ ከሜዳ ርቄ ስለማላወቅ እንደተመካች ቁጭ ብሎ ጓደኞቼ ሲጫወቱ መመልከት እጅጉን ፈታኝና አስጨናቂ አጋጣሚ ሆኖብኝ ነበር፡፡ ሜዳ ውስጥ ገብተህ ስትጫወት አቅምህ በፈቀደ መልኩ የቻልከውን ያህል ለቡድንህ አበርክተህ የተሻለ ነገር ለመፍጠር ትጥራለህ ፤ ነገርግን ፈጣሪ ስላልፈቀደ እንዳንዴ ቁጭ ብለህ መመልከቱ ለበጎ ነው ብለህ ታልፈዋለህ፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ገ ኪም ሬይልድስ ለአይዋውያን ዛሬ የበጎ ፈቃድ ጭንብል እንዲለብሱ ለማሳሰብ የቪዲዮ መልእክት አስተላለፈ እና ማህበራዊ ርቀትን ይለማመዱ እና ልብ ወለድ ኮሮናቫይረስ እንዳይሰራጭ ለመከላከል ሌሎች የጤና እርምጃዎች።"} {"text": "ለጥያቄዎቹ ምላሽ መስጠት የጀመሩት የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ ፈትለ ናቸው፡፡ የፕሮጀክቱን መዘግየት አምነው በሰጡት ጥቅል አስተያየት፣ ‹‹እየሠራን፣ እየተማርን፣ እየተማማርን ስለምንሠራ የፕሮጀክቶች መዘግየት ይታያል፤›› ብለዋል፡፡ በመሆኑም ሜቴክ ውስጣዊ የአቅም ችግር እንዳለበትና ይህንንም ለመፍታት በጥረት ላይ መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን ውጪያዊ ችግሮቹ የኮርፖሬሽኑን ጥረቶች የሚያሰናክሉ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ብሓቂ ትነኣድን ሓቀኛ ምስሊ ሕሉፍን ሕጅን ትገልጽ ብሉጽ ኣቀራርባ።መሃሪት ነብስኻ ከተትዓራርይ ናብ ኩሉ ማእዝናት ክትጥምት ከይፈተኻ ትደፋፍእ ትረኻ ።መምህር ቀጽሎ።"} {"text": "“መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ማቴ 5፦15-16"} {"text": "የመኪና ኪራይ | ኣዳዲስ ጨረታዎች ማስታወቅያዎች በትግራይ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት፣እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በ2012 ዓ ም በጀት ዓመት ለማከናወን ካቀዳቸው ግዥዎች"} {"text": "አዳማ — ባለፈው ዕሁድ በሻሸመኔ “ቦምብ ይዘሃል” በማለት ግድያ የተፈፀመበትን ግለሰብ ጉዳይ በተመለከተ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር በማዋል ምርመራ እይከናወነ መሆኑንና ስለሟች ማንነት ፉንጭ መገኘቱን የኦሮምያ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ገለፀ።"} {"text": "ፈረንጆች፣ አንድ ክፉ ነገር አሸንፎ የሚወጣው በጥቂት ሰዎች ዝምታ ምክንያት ነው የሚል አባባል አላቸው፡፡ በዚህ ድሀ ሕዝብ ጫንቃ ተምረው፣ ኑሮአቸውን ካደላደሉ በኋላ አገር አማን ነው ብለው ዝምታን መርጠው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፤ ቢያንስ የሕሊና ወቀሳ እንደሚነዘንዛቸው ሊክዱ አይችሉም፡፡ በዚህ አደገኛ ጊዜ ዝምታ ወርቅ ሳይሆን ክህደት ነው፡፡ በሥልጣን ላይ የተቀመጡ ሰዎች ስልጣንና ቁሳዊ ጥቅሞች አይናቸውን ጋርዶት፣ ልሳናቸውን ዘግቶት እንደሆነ አይናቸውን መግለጥ ብቻ ሳይሆን ቢበለጥጡት ይበጃቸዋል፡፡ ምክንያቱም ይህች አገር በዘር ጥላቻና በሙስና ምክንያት ብትፈርስና የጅምላ እልቂት ቢከሰት፤ በመጀመርያ የገመዱ ሸምቀቆ የሚገባው በእነርሱ አንገት መሆኑን መዘንጋት የለባቸውምና፡፡ በአገራችን የዘር ጥላቻ በየእለቱ የምናየው ነገር መሆኑ፤ በዚህ ጥላቻ ምክንያትም አገራችን ወደገደል እያመራች መሆኑን አሌ የሚሉ መሪዎችም ሆኑ ምሁራን፤ አውሎ ነፋስ እየመጣ መሆኑንና ሊያደባያት እንደሚችል እያወቀች ራሷን አሸዋ ውስጥ በቀበረች ሰጐን ይመሰላሉ፡፡ ስለዚህ ዘረኝነት የሚያስከትለው አሸናፊና ተሸናፊ የሌለበት የጅምላ እልቂት እርቆ ሳይሄድ፣ መዋጋት ዛሬ እንጂ ለነገ የሚተው አይደለም፡፡ የዚህ ጸሐፊ አስተያየትና ግንዛቤ ስህተት ቢሆን ምንኛ በተደሰተ! ስህተት ባይሆንስ? አንዴ ካንሸራተተ መመለስ እንደማይችል ወይንም እጅግ በጣም አስቸጋሪ ለመሆኑ፤ በመፍረስ ላይ ያሉት እነሶርያ፣ የመሃከለኛው አፍሪቃ ሪፐብሊክና ደቡብ ሱዳን (ግብጽ እንኳን ሳትቀር) ሕያው ምስክሮች ናቸው፡፡"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "በብሉይ ኪዳን ስለሚመጣው መሢህ (ክርስቶስ) ሲተነበይ ከመጠሪያዎቹ አንዱ አማኑኤል በዕብራይስጥ «ኢሜኑ» (ከኛ ጋር) «ኤል» (አምላክ) ወይም አምላክ ከኛ ጋራ ማለት ነው። ምድር የእግዚአብሔር መረገጫ እንደ ተባለች (ኢሳይያስ 66:1 እና ማቴ. 5:35) ወደፊት «ከወንዝ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ» ለዘላለም የሚነግስ ብለው የተነበዩለት አምላክ የሚሉት እግዚአብሔር ነው።"} {"text": "በዚህ በተወሰነ ደረጃ እንቅስቃሴ እየተመለሰች በምትገኘው መቐለ ከተማ ተዘግተው የቆዩ ሱቆችም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች መከፈታቸውን በስፍራው የሚገኘው ባልደረባችን ባደረገው ቅኝት መታዘብ ችሏል፡፡"} {"text": "ከሳሽ መለሰ '' እኔ አሁን አንተ የፃፍከውን በደል ፈፅሞ አላውቀውም ነበር።እኔ በተራ ቃላት የማውቀውን በደል አንተ በከባድ ቃላት እና በስነ-ፅሁፍ ስታቀርበው የማላውቀውን በደል ስትነግረኝ ምንም እንኩአን አንተ ያልካቸው በደሎች ባይኖሩም ቢሆንስ ብዬ ጥላቻዬ ጨመረ።በጣም ነው የማመሰግንህ ያላደረገብኝን እና ያልተፈፀመብኝን ሁሉ ጨምረህ በስነ-ፅሁፍ አስውበህ በማቅረብህ።ቀድሞ በቀላሉ እናደድ የነበረውን ውብ በሆነ የፅሁፍ ችሎታህ የባሰ እንዳለቅስ ስላደረከኝ''"} {"text": "የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ደንበኛ ተኮር አገልግሎት ለመስጠት በማሰብ ቁጥሩ እየበዛ የመጣውን የኢ.ኤም.ኤስ ደንበኛ ጥራት ያለውና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በኢ.ኤም.ኤስ ዲፓርትመንት ስር የሚገኘውን የመጪ መልዕክት ማደያ ክፍል ወደዋናው ካውንተር ማዘዋወሩ ተገለፀ፡፡ ቀደም ሲል መልዕክት የሚታደለው በአንድ ካውንተር ብቻ የነበረ ሲሆን በቢሮው አደረጃጀቱ በተጨመሩ ካውንተሮች የመልዕክት መቀበልና የማደል ስራዎች በስፋት እንዲሰሩ ተመቻችቶ አስራ አንድ ካውንተሮች የመልዕክት ቅበላ እንዲሁም ሁለት ካውንተሮች የመልዕክት ዕደላ እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡"} {"text": "ሁሉም የቪጋን ምግብ ቤት, ቆጣሪ ባህላዊው በኦስቲን የጎን ምስራቅ በኩል ይገኛል. ከመርከቧ ውስጥ ከሚወዷቸው በርካታ የፈጠራ ውጤቶች መካከል, አይርክ ሲታን ሳንድዊች እውነተኛ ፊርማ ምግብ ነው. ባለቤቱን ሳኡድ ዴቪስ እንዲህ ብለዋል: - \"በአውስቲን ውስጥ ሌላ ሶንድዊች ከሌለ ደስ ይለኛል. በሳምባ የተጠበሰ የኦርጋኒክ የስንዴ ዳቦ, ሳንድዊች በቤት ውስጥ የተሰራ የጃኬት (ከግዛይላ, ተኩላ, ሽንኩርት, ትኩስ ጣፋጭ እና የቸሪ ቅቤ) ጋር ተያይዞ የቤት ውስጥ የተሰራ የስንዴ (የጨው ዕምብትን) ይጨምራል."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "በእውቀታችን እና ከሌሎች ጋር ባለን ግንኙነት በመጠቀም ማለትም ከአጋሮቻችን ጋር በመተባበር ዓለም አቀፋዊነትን፣ ከፍተኛ ትምህርት ዓለም አቀፋዊ ይዘት እንዲኖረው ማድረግን ወይም የአካባቢ ማኅበረሰቦችን ማነሳሳትን የሚመለከቱ ትኩረት የሚስቡ ዝግጅቶችን እናደርጋለን።"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": ""} {"text": "የውሃ ሃብት ባለሙያ ነኝ፤ የግድቡ ጉዳይ ቀጥታ ከሙያዬ ጋር ባይገናኝም እንደዜጋ ሁኔታውን በቅርብ እከታተላለሁ፤ ፖለቲካንም እንዲሁ። የዋዜማን ሰዎች ዋዜማ ሳትሆኑ ነው የማውቃችሁ፤ ካገር ከመውጣታችሁ በፊት ማለቴ ነው። የማውቃችሁም በግል ሳይሆን እንደማንኛውም የሚዲያ ተጠቃሚ ነው፤ ስለዚህ እናንተ አታውቁኝም። አሁንም ዋዜማን እከታተላለሁ። ከዳያስፖራ ከሚመነጩት የዜና ዘገባዎችና መረጃዎች የእናንተ በተሻለ መጠን ተዓማኒነትና ሥርዓት የያዘ ነው ብዬ ስለማምን አነባችኋለሁ። “ኢትዮጵያን ቋሚ ባለዕዳ የሚያደርገው የህዳሴ ግድብ ስምምነት ላይ መንግስት የመፈረም ፍላጎት እያሳየ ነው” በሚል ርዕስ ያወጣችሁትን ዘገባ አንብቤዋለሁ። ዘገባው እንደሚለው ለረጅም ጊዜ የተጠበቀውን ሰነድ ስምምነት እንድትፈርም ኢትዮጵያ ግፊት እየተደረገባት እንደሆነ፤ ይህም “ኢትዮጵያን ቋሚ የውሀ ባለ እዳ … [Read more...] about ለዋዜማ ሬዲዮ – የህዳሴውን ግድብ ዜናችሁን ላስተካክልላችሁ"} {"text": "በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመገናኛ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለማሟላት ከመንግስትና ከተለያዩ አካላት ጋር በመቀናጀት እንደሚሰራ አስታውሰው፣ አሁንም የተለየ ሃሳብና አማራጭ ይዞ ከመጣው ከጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ጋር ለመስራት መስማማቱን ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ወንድም ዳንኤል እውነት ትምነምናለች እንጂ አትጠፋም እንደተባለው ሁሉ ስለ ሊቢያና ስለጋዳፊ ጉዳይ ሁላችንም እውነታው ምን እንደሆነ አንድ ቀን እንረዳዋለን፡፡አሁን ግን ሁላችንም አንተን ዳንኤልንም ጨምሮ ማለት ነው በተራ ፕሮፓጋንዳና ግርግር ፈፅሞ ስለደነዘዝን እንዲህ ከገባንበት ያለማስተዋል አባዜ በቀላሉ የምንነቃ አይመስለኝም፡፡በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እንደተባለው ሁላችንም የጋዳፊን መጥፎ ስራና አምባገነንነት እንጂ መልካም ስራውንና እንደዚሁም የሊቢያ ህዝብ ሊቢያና መላው አፍሪካም ከእነደዚህ አይነት ክስተት በኋላ ምን እንደሚጠብቃቸው ቆም ብሎ አዙሮ ግራ ቀኙን አማትሮ ያሰበ ሰው ያለ አይመስለኝም፡፡በየሚዲያው የሚወራው ነገር ሁሉ ዳንኤልን ጨምሮ ማለት ነው በጥራዝ-ነጠቅ ፖለቲካና በጥራዝ-ነጥቅ አስተሳሰብ የታጀለና ከበስተጀርባ ያለውን ትክክለኛ ድብቅ እውነታ ለመናገር የሞራል ብቃትና የእውቀት ብቃት ችግር ያለበት ነው፡፡ስለጋዳፊ ሃጢያትና አምባገነንት ከማውራት ውጪ ጋዳፊ ስለ ሰራው መልካም ስራ፣በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን በኋላ ላይ ብቅ ያሉት ነፍጥ ያነገቱት ሃይሎች እውነተኛ ማንነት፣ስለ ምእራባውያን አግባብ ያልሆነ ጣልቃ-ገብነትና የዚህም አግባብ ያልሆነ ጣልቃ-ገብነት ዋነኛ አለማውና አጠቃላይ አንደምታውን ምንነት ማንም ደፍሮ ሊያወራ አልፈለገም ወይንም አልቻለም፡፡ወንድም ዳንኤል ከቻልክ ደግሞ እሰኪ በዚህ ላይ አንድ ፅኁፍ አቅርብ፡፡እንደኛ ያሉ ታዳጊ ሀገራት የውስጥ ችግራቸውን በዋናነት በራሳቸው መንገድ መፍትሄ መፈለግ ግድ የሚላቸው ሆኖ ሳለ የውጪ ባእዳን ሃይሎች የውስጥ ጉዳያቸው ላይ እንደፈለጋቸው እየገቡ እንዲፈተፍቱ ሲፈቀድና ይህንንም እሰይ ደግ አሜን ብለን አብረን እያጨበጨብንና ግጥም እየደረደርን በእንደዚህ አይነት ሚዲያ እንደ መልካም ገድል የምናራግብ ከሆነ ምን እያደረግን እንደሆነና ምን አይነት ሄኔታዎች ውስጥ እንዳለን በቅጡ የተረዳን አይመስለኝም፡፡በዋናነት በውጪ ባእዳን ሃይሎች የሚረዱና የሚመሩ ነፍጥ ያነገቱ ሃይሎች በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን አንድን ለ40 ዓመታት ያስተዳደረ ግለሰብና መንግስት ድንገት ስልጣን ልቀቅ ሲሉት ትርጉሙና አንደምታው ምንድን ነው፡፡እስኪ አንተ ዳንኤል በጋዳፊ ቦታ ብትሆን ምን ታደረግ ነበር በእውነት?ለእውነተኛ ለሰላማዊ ድርድር ፈፅሞ ቦታ አልነበረም፡፡ሰላማዊ የተባለው ሰልፍና አመፅ ወዲያውኑ ነው ወደ ለየለት ጦርነት በአንድ ጊዜ የተቀየረው፡፡የመስከረም 11 የአሜሪካን የሽብር ጥቃት ተከትሎ በአውዳሚ የጦር መሳሪያ ባለቤትነት ሽፋን በ2003 ከኢራቅ መወረርና ከሳዳም ከስልጣን መልቀቅና መገደል በኋላ አዝማሚያው ያላማራቸውና ጥንቱንም ከምእራበውያን ጋር መልካም ግንኙነት የሌላቸው ጋዳፊ ከምእራበውያን ጋር ሰላማዊ ግንኙነት ለመመስረት ሲባል የእነሱን ጥቅምና ፍላጎት መሰረት ያደረገ ብዙ የመቀራረቢያና የማሻሻያ እርምጃዎችን ወስደው ነበር፡፡በሊቢያ አጠቃላይ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የምእራባውያን ኩባንያዎች ጥሩ አይነት ድርሻ እንዲኖራቸው ጋዳፊ አደረጉ፡፡ከምእራባውያን መንግስታት ዘንድ የሚደርስባቸውን የተለያየ ጫናና ውንጀላ ለማስተንፈስና ሰላም ለመፍጠር ሲሉ የምእራባውያንን መንግስታት ፍላጎት ለማስደሰት ሲሉ ሌሎችንም ብዙ አይነት አዎንታዊ እርምጃዎችን ወሰዱ፡፡ነገር ግን ይህ ሁሉ አዎንታዊ የጋዳፊ እርምጃ ምእራባውያንን ያም ያህል ሊያረካቸውና የልባቸውን ሊያደርስላቸው አልቻለም፡፡ለምን?በቃ ጋዳፊ ከስልጣን ካልወረዱ በስተቀር ምንም ነገር ሊዋጥላቸው አልቻለም ማለት ነው፡፡ስለዚህም ጥንቱንም ጋዳፊ በምእራባውያን ዘንድ የሚፈለጉና የሚወደዱ ሰው ስላልሆኑ በቃ እንደ ሳዳም ከስልጣን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መወገድ ነበረባቸው፡፡ስለዚህም ሰላማዊ ሰልፍ የተባለው ክስተት ወዲያውኑ በአንድ ጊዜ ወደ ለየለት የትጥቅ ትግል ተቀየረ፡፡ጋዳፊ ከ40 ዓመታት በላይ የገዙትን የገዛ ህዝባቸውን በአንድ ጊዜ ወደ ጭራቅነት ተቀይረው ሊያጠፉትና ሊበሉት ነው ተብሎ በአንድ ጊዜ እየተራገበ ተወራ፡፡ስለዚህም ምእራባውያን መንግስታት ለሊቢያውያን ከጋዳፊና ከአፍሪካውያን የተሻለ ተቆርቋሪ ስለሆኑ በሰብዓዊነት (Humanitarian Mission) ሽፋን ወዲያውኑ “No-fly-Zone” ሲሰሙት የማያስጨንቅ ቀለል ያለ ስያሜ በመስጠት በተባበሩት መንግስታት የሰኩሪቲ ካውንስል አማካኝነት እንዲታወጅ አስደረጉ፡፡ከዚያም ያ “No-fly-Zone” ሲሰሙት የማያስጨንቅ ቀለል ያለ ስያሜ ላለፉት ብዙ ወራት ትክክለኛ ትርጉሙ ምን ማለት እንደሆነ ለማየት በቃን፡፡እራሱ የአፍሪካ ህብረት ያዘጋጀው ሰላማዊ የመግባቢያ መርሃ ግብር እንኳን ተግባራዊ ሊሆን አልተፈለገም አልተቻለምም፡፡ጋዳፊም ከሰላማዊ ሰልፉ በስተጀርባ ያሉት ነፈጥ ያነገቡ ሃይሎችና ከእነሱም በስተጀርባ ያለው አጠቃላይ የሃይል አሰላለፍ ምን እንደሆነና እስከምን ድረስ ለመሄድ እንዳቀደ መረዳት ሲጀምሩ በሰላማዊ ሁኔታ ለመደራደርም ጭምር ፈልገው ነበር፡፡ነገር ግን የአፍሪካ ህብረት በምእራባውያን ዘንድ ጥርስ የሌለው አንበሳ ሆኖ ምንም ሊሰማና ሊከበር አልቻለም እንጂ፡፡ስለዚህም ጋዳፊ ዳግማዊ ሳዳም ወይንም ሁለተኛው ሳዳም ሆነው መጨረሻቸው ለራሳቸውም ለሊቢያውያንም እንዲሁም ለአጠቃላዩ ለመላው አፍሪካ አሳዣኝ ፍፃሜ ለመሆን ቻለ፡፡"} {"text": "የሰው ልጁ በተፈጥሮም ግለኛ ነው። ሁሉን ነገር ለራሱ እና በራዙ ዙሪያ ነው የሚያስበው። እኔ ብሉ ይጀምራል ከዛም እኛ ብሎ ይጨርሳል። በእኛ ውስጥም እኔ አለ። እራሱን የሁሉም ነገር ስበት ማዕከል አድርጎ ነው የሚያስበው። እኔ እና እኛ በሚለው ውስጥ እራሱን፣ ቤተሰቡን፣ ልጆቹን፣ ካገባም የትዳር አጋሩን፣ ዘመድ አዝማዱን፣ የዘር ሃረግ፣ ጎሳ፣ የትውልድ አካባቢ፣ አገር እያለ እንደ ጭንቅላቱ ስፋት አለም አቀፍ የእኔ እና የእኛ መገለጫ ማዕከሎች ይፈጥራል። የአንድ ሰው የእኔ እና እኛ ክብ ስብስቦች እንደ ሰውየው የእውቀት እና የማገናዘብ ችሎታ ይጠባል፤ ይሰፋልም።"} {"text": "4.4. መጀመሪያ 1 ጥንድ እንደ ናሙና ገዝቼ ትንሽ ትዕዛዝ መስጠት እችል ይሆን? አዎ ፣ የናሙና ቅደም ተከተል እንቀበላለን ፣ በመጀመሪያ ጥራቱን ለመፈተሽ ናሙና ማዘዝ ይችላሉ ፡፡"} {"text": "በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,197 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°07′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]"} {"text": ""} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "ኣብ ሰሜን ኢትዮጵያ ብዝተላዕለ ግጭት ምክንያት ቁጽሪ ካብ ኢትዮጵያ ናብ ሱዳን ዝስደዱ ዘለው ሰባት ልዕሊ 20,000 ምብጽሑ ሕቡራት ሃገራት ትማሊ ሰንበት ገሊጹ።ብመሰረት ሓበሬታ ሕቡራት ሃገራት 12,500 ሰባት ናብ ሓምዳይት ሱዳን ዝሰገሩ ክኾኑ ከለው ካልኦት 7,500 ድማ ኣል ልቁዲ ዝተባህለ ቦታ ምእታዎም ተገሊጹ’ሎ።ሕቡራት ሃገራት ምስ ካልኦት ዓለምለኸ ትካላት ግብረ ሰናይን ማሕበረሰብ’ቲ ከባቢን ብምዃን ነቶም ስደተኛታት ሓገዝ የብርኽቱ ምህላዎም'ውን ገሊጹ’ሎ።"} {"text": "ኣብዛ ብናይ ብሄር ግጭታት እትሕመስ ዘላ ሃገር፣ ኣብ ክልል ትግራይ’ውን ኣርባዕተ ኣዋርሕ ኣሕሊፉ ዘሎ ደማዊ ኵናት፣ ዓመታት ናብ ዝወስድ ካልእ መልክዕ ውግእ እናተሰጋገረ ይመጽእ ስለዘሎ፣ ኢትዮጵያ ኣብዚ ዝቕጽል ዓመታት ብውግእን ወረ ውግእን ፣ ምምዝባል ሰባትን ጥሜትን እትልለ ሃገር ኮይና ከይትቕጽል ስክፍታ ብዙሓት’ዩ።"} {"text": "የ40 ዓመቱ አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫ ወደ ጉዲሰን ፓርክ የመጡት የኤቨርተን ክለብ ባለቤት ፋርሃድ ሞሾሪ አሰልጣኝ ሳም አላርዳይስን በውድድርን ዘመኑ መጨረሻ ማሰናበታቸውን ተከትሎ ነው።"} {"text": "ቀጥሎ የተደረገው የወላይታ ድቻ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በሁለቱም ክለቦች ደጋፊዎች ድጋፍ የታጀበበት ነበር፡፡ በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ከፍለ ጊዜ ኳስን መስርቶ በመጫወት ኢትዮጵያ ቡና የተሻለ የነበረ ቢሆንም ጠንካራ የነበረው የወላይታ ድቻ የተከላካይ መስመርን መስበር ተስኖት ታይቷል፡፡"} {"text": "የምስራቅ አፍሪካዋ ኬንያ በሀገሯ የሚገኙ ስደተኞች ለመቆጣጠር እንዲያመቻት ቀርበው ምዝገባ እንዲያደርጉ ወይንም ከሀገር እንዲወጡ 60 ቀናት መስጠቷን አስታወቀች፡፡"} {"text": "ባይዶኣ ዝተማረኸት፣ቀ/ሚ እንግሊዝ ዴቪድ ካሜሩን ኣብ ለንደን ዓዲ እንግሊዝ ዓለም-ለኸ ኮንፈረንስ ንፀገም ሶማልያ ንክኸፍቱ ሓደ መዓልቲ ምስ ተረፎ‘ዩ።ኣብ‘ቲ ኮንፈረንስ ልዕሊ ኣርባዓ መራሕቲን ወከልቲን ሃገራት ይሳተፉ‘ለው።"} {"text": "ከታይላንድ እና ቬትናም በቀላሉ የመሬት አጠቃቀም; የቡድኑ የቡድሂዝም ባህል ማራኪነት በፑታሽ እና በሻምፓር የማይበቅል ነበር. እና በተፈጥሮ ላይ የተመሠረተ ጀብድ ለመጨረሻ ጊዜ ዕድል - እነዚህ ለእራስዎ ላስሱ በሚፈልጉበት ጊዜ የሚያገኙት ነገር ብቻ ነው."} {"text": "በተቃራኒው ግን ለምንድነው ተማርኩ የሚለው አንድ ኢትዮጵያዊ…”እኔ እኮ ኤርትራዊ እንጂ፣ ኦ …እንጂ … ኢትዮጵያዊ አይደለሁም …” ብሎ ኢትዮጵያዊነቱን “የሚክደው?”። …ተክዶስ የት ሊደረስ? ነቢዩ ኤርምያስ ብዙዎቻችን የምናውቀውን ጥሩ ነገር እሱ አንስቶአል። ” …ነብር ዥንጉርጉርነቱን ኢትዮጵያዊ፣…..ኢትዮጵያዊነቱን…” ይላል።"} {"text": ""} {"text": "እስኪ እናንተን አስተምረው ለዚህ ያበቋችሁን ከአንደኛ እስከ ኮሌጅ ያሉትን መምህራን አስታውስ፡፡ ይህ ሁሉ ባለ ሀብት፣ ባለ ሥልጣንና ባለ ጊዜ የእነዚህ ሰዎች አሻራ አርፎበታል፡፡ ግን እነርሱ የት ናቸው? እናንተስ የት ናችሁ? ለመሆኑ ሀገራችሁ እዚህ ስትደርስ በስንት ሰዎች ትከሻ ላይ ተራምዳ ነው፡፡ እነዚያ ሀገር የተራመደችባቸው ሰዎች ግን ዛሬ የት ናቸው? እንኳን ካገኛችሁት ልታካፍሏቸው ቀርቶ ስማቸውንስ በበጎ ታነሡታላችሁ? አሁን እናንተ የምትበሉትኮ አባቶቻችሁ ወታደሮች ሆነው አድዋና ማይጨው የዘመቱበት፣ አምስት ዓመት ከጣልያን ጋር የተዋጉበትን ደመወዛቸውን ነው፡፡ እነርሱ አልተከፈላቸውም፤ እነርሱ መረማመጃ ሆኑ እንጂ አልተረማመዱም፡፡ እናንተ ግን በእነርሱ ትከሻ ላይ ናችሁ፡፡"} {"text": "ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ዜና ላይ የተመረቁ ተማሪዎች ተደራጅተው የኮብል ስራ መስራት ጀመሩ የሚለውን ዜና ስሰማ በጣም ነው ማመን ያቃተኝ። ስራ መናቄ አይደለም። ማንም ሰው ራሱን ለመደገፍ የትኛውንም ስራ ትንሽ ወይም ትልቅ ሳይል መስራት አለበት። ነገር ግን ልቤን የከበደው “አራት አመት በዩንቨርስቲ የተማሩ ተማሪዎች ተድራጀተው” የሚለው አረፍተ ነገር ነው። ምክንያቱም እኔ ዜናውን የተረዳሁት ድህነቱ አስገድዷቸው አልያም ከመካከላቸው በተማሩበት ሙያ ሌላ ስራ እንዴት መስራት እንደሚችሉ ማየት አልቻሉም። ወይም ጥሩ በእድሜ የገፋ ጠቋሚ አልነበረም ብሎ ማሰብ ይቻላል። ሪፖርቱ በዛ መንገድ ቢቀርብ ኖሮ ጥሩ ትምህርት ይሆን ነበር። ነገር ግን የአራት ዓመት የከፈተኛ ትምህርት ግብ የኮብል መንገድ ስራ ላይ መደራጀት ከሆነ የትምህርት ተቋሙ ዓላማም ያጠያይቃል።"} {"text": "በሀገራችን ውስጥ ለኦርቶዶክስ ክርስትና መስፋፋትና መደርጀት ትልቁን ሚና የተጫወቱት ሀገራዊ ቅዱሳን ካህናትና የሃይማኖት መሪዎች ናቸው፡፡ በተለይም በመካከለኛው ዘመን መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን በአንድነት ሁነው አብረው ሰርተዋል፡፡ ነገሥታቱና ካህናቱ አብረው የሰሩትን ያህል በመካከላቸውም አንዳንድ ከሃይማኖት ጋር የሚጋጩ ነገሮች እየተከሰቱ ሲያጋጩዋቸውና ሲያጣሉዋቸው ኑረዋል፡፡ በመካከሉም እርቅ እተፈጠረ የተለመደ ስራቸውን ሰርተዋል፡፡ ያለ ውህደታቸውም የመንግሥትና የቤተ-ክርስቲያኗ መስፋፋት በጥንካሬ ሊቀጥል አይችልም ነበር፡፡"} {"text": "ከአንድ ለአንድ ውጭ ያሉ የአስረካቢ አይነቶች (እንደ ትርፍ አስረካቢዎች፣ እና እንስ አስረካቢዎች)፣ ግዛቶቻቸውንና ጥምር ግዛቶቻቸውን በማስተካከል ተመላላሽ አስረካቢዎች ሊሆኑ የሚችሉበት መንገድ ሊዘጋጅ ይቻላል።"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ያገኘውን ግምታቸው ከ8 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።"} {"text": "ቢስሚላሂር-ረሕማኒር-ረሒም አልሐምዱሊል-ላሂ ረብ-ቢል-ዓለሚን ወስ-ሶላቱ ወስ-ሰላም ዐላ ረሱሊላህ፡፡ ወዐላ ኣሊሂ ወሳሕቢሂ ወመን ዋላህ አም-ማ ባዕድ፡- በአላህ ስም እጅግ አዛኝ ሩሕሩህ በሆነው፡፡ ምስጋና ለዐለማት ጌታ ለአላህ ብቻ..."} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "አብ ጉዕዞ ብረታዊ ነጻነት ኤርትራ ወላኳ አዝዩ በዳሂ ዝኾነ ምርጻማትን ይንበሮ፣ ውሽጣዊ ፍልልያቱን አሰላልፋኡን ብዘየገድስ፣ አንጻር ጸላኢን አብ ጉዳይ ነጻነት ዝምልከት አመለኻኽታኡ ሐደ ስለዝነበረ፣ ሳላ ከም ሐደ ህዝቢ ከአ ተጠርኒፍና ብሐባር ዝተቓለስናን ዝመከትናን ኢዩ ዓወታትና ተረጋጊጹ። ምሉእ ሐርነትና'ውን እንተኾነ ብሐባር ተጠርኒፍና ክሳብ ዘይተቓለስና ክዉንን ጋህዲን አይከውንን ኢዩ።"} {"text": "ለማንኛውም ለመግባባትና ወደፊት በመተባበር ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ሊያስተናግድ የሚችል አገር እንድንመሰርት ከተፈለገ የነገሮችን አመጣጥና ዕድገት የግዴታ መረዳት አለብን። በሌላ አነጋገር፣ የአገራችንን የህብረተሰብ አወቃቀርና የዛሬው ደረጃ ላይ መድረስ የግዴታ በሳይንስ መነጽር ማየትና መመርመር መቻል አለብን። ይህ ብቻ ሳይሆን የዓለምን የተወሳሰበ ሁኔታና በተለያየ መልክ የሚደረግብንን ጫናና እንደማህበረሰብ እንዳንኖርና ለተከታታዩ ትውልድ የሚሆን የተረጋጋና መሰረት ያለው ነገር ጥለን እንዳናልፍ የሚሸረብንን ሴራ ጠጋ ብለን ማጥናትና መክተንም ለመመለስ እስካልቻልን ድረስ በታሪክ ፊት ተጠያቂ መሆናችን የማይቀር ጉዳይ ነው።"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ሚኒስቴሩ ቀንደኛ የግንቦት ሰባት እና ኦነግ አባላት የቀድሞው የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ሬድዋን ሁሴን እና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር አዲስአለም ባሌማን ጨምሮ በተለያየ ጊዜ ወደ አሜሪካ ያመሩ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ ፀያፍ ስድብ እና ህገወጥ ድርጊት መፈፀማቸውን አንስቷል።"} {"text": "ነኀሴ 2 ተካሂዶ የነበረው የኬንያ ምርጫ በተለይ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ድምፅ ቆጠራና ውጤቱንም ይፋ የማድረጉ አሠራርና ሂደት ተቃውሞ ገጥሞት የነበረ ሲሆን የኡሁሩ ኬንያታ ተቀናቃኝ የሆኑት ራይላ ኦዲንጋ የፕሬዚዳንታዊው ምርጫ ውጤት እየተገለፀ በነበረ ጊዜ በሃገሪቱ ዋና የምርጫ ማዕከል እየተላለፉ የነበሩት ውጤቶች ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ካሉት ውጤቶች ጋር እየተስተያዩ አልነበረም ሲሉ ቅሬታ አሰምተው ነበር።"} {"text": "3. በቤተ-ክህነት ውስጥ ግልፅነትና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን አዲስ መዋቅር መተከል ይገባዋል፡፡ ይህ መዋቅር የቤተ-ክርስቲያኗን ካህናትና አገላጋዮች የሚመዘግብ፣ ፍቃድ የሚሰጥ፣ የሚያሰማራ፣ ዝርፊያንና ዘረኝነትን የሚያስቀርና ለሁሉም እኩልና ተገቢ የሆነ የአገልግሎት ክፍያን በግልጽ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡ ዝርዝሩ በባለሙያዎች የሚወሰን ቢወሰንም አሁን ማንም ከሜዳ ተነስቶ በቤተ-ክርስቲያኗ አውደ ምህረት የሌሎችን ሀይማኖቶች ዓላማ ለማሳካት የሚራወጡትን መናፍቃንን ያስቀራል፡፡"} {"text": "አበባው አያሌው እንደ ጻፈው እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ታሪክ የጎላ ሥፍራ ካላቸው እጅግ ጥቂት አንስት በግምባር ቀደምትነት የሚጠሩ ናቸው፡፡ ለዚህ ዋናው ምክንያት ንጉሥ ምኒልክን (በኋላ ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ..."} {"text": "በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ ሕንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የተጀመረው ይህ ስልጠና ከየካቲት 4 እስከ 06/2013 የሚቆይ ሲሆን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሀገሪቱ የምትፈልገውን የሰው ኀይል በብዛትና በጥራት በማፍራት ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በአግባቡ ተግባራዊ የሚያደርጉ አመራሮችን ለማውጣት ከታለመው ተከታታይ ስልጠና አንዱ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶክተር) ጠቁመዋል፡፡"} {"text": "ወታደር መግደልና መሞት ነው ስራው። ወታደር ቢገድልና ቢሞት ብርቅ ነገር አይደለም። ነገር ግን እንደ ባዕድ (ባዕድም ላይ ለማድረግ ነገሩ ይቸግራል) የገደሉትን አስክሬን ከብቦ መጨፈር፣ በተለይ በተለይ እርቃኑን አስቀርቶ ልብስ አስወልቆ፣ ድንበር አሻግሮ መልቀቅ ምን አይነት መልዕክት ለማን ማስተላለፍ እንደተፈለገ አይገባኝም። ይህ ድርጊት በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ላይ የንቀት፣ ክብርን የማዋረድና ዝቅ የማድረግ ብሎም የኢ-ሰብአዊነት ድርጊት ነው። የኔ ሙያ ሰብአዊነትን ነው የሚሰብከው፤ ሌላ ስራ የለውም።"} {"text": "ወያነ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ኤርትራን ህዝባዊ ግንባርን ዝገበሮ ጥልማትን ክሕደትን ይቅረ ዝብሃለሉ ከምዘይኮነ ይግለጽ ። ዕርቂ ሰላም ክነግስ አንተኾይኑ ካብ ዓለማዊ ውዕል ኣልጀርስ ዝተበየነ ብዘይ ቅድሚ ኩነት ንመሬት ኤርትራ ባድመን ካልአ ቦታታት አጀታና ዝኾነ ብሰላም ክለቅቅ ኣለዎ ይብሉ ሓቀኛታት ፖለቲካውያን !!!!!!!!!"} {"text": "ስለዚ ንሱ ንንጉስ ከልዳውያን ኣብ ልዕሊኦም ኣተንስኦ። ንሱ ኸኣ ነጒባዞም ኣብ ቤተ መቕደሶም ብሴፍ ቀተሎም፡ ንመንእሰይን ንድንግልን ንዓብይን ንሽያብን ኣይራሕርሓሎምን። ንዂሎም ናብ ኢዱ ኣሕለፎም።"} {"text": ""} {"text": "ዳ/ን ዳንኤል መቸም የተባረክ ልጅ ነህ እግዚአብሔር የመረጠህ እኔ የምመኝልህ በዚች በፀዳች ሃይማኖትህ እግዚአብሔር እስከጠራህ ድረስ እንድትኖር ነው እኔ በቀን አንድ ጊዜ የአንደትን ድረ-ገፅ ሳላየው አልውልም ጌታ አንደበትህን እንደባረከው የምድራዊ ህይወትህም የተባረከ እንዲሆን እመኝልሃለሁና በተጨማሪም እንደዚሁ የተገኘውን የመንፈስ ምግብ እያቃመስከን ህይወታችን እንድትቀጥል አድርግ አደራ"} {"text": "የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ለአማራ ክልል መንግስት በስጦታ ተሰጠ። PRESS RELEASE (Washington DC, United States) ተቀማጭነቱ በአሜሪካ የሆነው ዓለማቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም ማህበር በሰሜን በአሜሪካና በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን በማስተባበር እንዲሁም ከደብረገነት የኢ/ኦ/ተ/ ቤተክርስቲያን (ዋሽንግተን ዲሲ)..."} {"text": "እነዚህ ቀጥተኛ ገደቦችን በመጠቀም (ቋሚ ቁጥጥር) ይመልከቱ (ስዕሉ 5 (ለ) ን ይመልከቱ). የእንጥል ጥግ እሽግ ውስጥ በ ውስጥ ጥቅም ላይ እንደዋለ ልብ ይበሉ"} {"text": ".......... ብንን ያደረገኝ ከሁአላዬ ቆመው የነበሩ ያንድ ጥቁር መላጣ ሽማግሌ የመንግስት መኪና ሾፌር ክላክስ ነበር .... To my own surprise, እንባዬ ከመነጽሬ ስር ይፈስ ነበር ...."} {"text": "የከተማዋ የሕዝብ ቁጥር መጨመር, የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እና እየጨመረ አካባቢ በመሆኑ, በአግባቡ አዲስ አበባ የሚመጡትን insiders የተለያዩ ክፍሎች ማስተናገድ, የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት 1909 በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ውስጥ በአዲስ አበባ ዘመናዊ ጊዜ ነበር ተቋቋመ"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "በ305 ዓም ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ከምሥራቁ ቄሣር ሊኪኒዩስ ጋራ የሚላኖ ዐዋጅ አውጥተው ነበር። ያው ዐዋጅ ለክርስቲያኖች መታገሥና ከመከራዎች ነጻነት ያረጋገጠ ነው። በ318 ዓም ግን የአሪዩስ ትምህርት ወይም አሪያኒስም ተስፋፍቶ ነበር፤ አሪዩስም እንዳስተማረ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየና የተፈጠረ አምላክ እንደ ነበር አለ፣ እንጂ ሥላሴን አላስተማረም። ስለዚህ በዚያው ዓመት ክርክሩን ለመፍታት የንቅያ ጉባኤ ተጠራ። ጉባኤው የአሪያኒስም ክርክር ትቶ ኢየሱስ «ዕውነተኛ አምላክ»ና «ከአብ ጋር አንድ ባሕርይ አለው» በማለት የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትን አዘጋጁ።"} {"text": "የትግራይ ክልልን ህገወጥ ሲል የሰየመው የፌደሬሽን ምክር ቤት የበጀት ማዕቀብ መጣሉን ተከትሎ ውሳኔው አገር ይበታትናል ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ገልጸዋል። ውሳኔውን ህዝብ ላይ ጦርነት ማወጅ እንደሆነም ተናግረዋል። ውሳኔው ከመዘግየቱ በቀር ትክክለኛ መሆኑንን በርካቶች እየገለጹ ሲሆን፣ ገና ዝርዝር አፈጻጸሙ በተከታታይ እንደሚገለጽ መንግስት አስታውቋል።"} {"text": "ፕሮፌሰር አድሚያለም ፀጋ ሞንትሪያል ካናዳ በሚገኘው በማክግሪል ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ተመርቀው ሀገራቸው ከተመለሱ በሗላ በኢትዮጵያ የውስጥ-ደዌ ድህረ-ምረቃ ትምህርት እንዲጀመርና ሀገሪቷ ተተኪ የህክምና ባለሙያዎች ትውልድ እንድታፈራ ከፍታኛ ሚና የተጫወቱ ታዋቂ ባለሙያ ሲሆኑ በፕሮፌሰርነት ማዕረግ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ፋካልት ዲን ሆነው አገልግለዋል። ከረጅም ጊዜ አገልግሎት በሗላ ወደ ካናዳ ተመልሰው በሴንትራል ኒው ፋውንድላንድ ቀጥሎም በሃሚልተን ኦንታሪዮ ውስጥ በሚገኘው ማክማስተር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ደዌ እስፔሻሊስት ሐኪምና መምህር ሆነው አገልግለዋል።"} {"text": "ሊቅም ስመ ጥሩም፤ አንደበተ ርቱዕም ኃያልም ብትሆን ትሕትና ከሌለህ ምንም ዋጋ የለህም። ያ ጨርሶ በሥልጣኑ ሥር ያዋለህን እኔ ባይነትህን ከሥሩ ነቅለህ አስወግደው፤ እግዚአብሔር ይረዳሃል። ከዚያ በኋላም በሐዋርያት ሠራዊቱ ውስጥ በዝቅተኛ ቦታ ለክርስቶስ መስራት መጀመርን ትችላለህ።"} {"text": "የሰው ልጅ የራሱን ህላዌና ባሕሪዩን ሲመረምር ከግዑዙና ከግሡሡ (ከሚዳሰሰው) ቁስ አካላዊ ክልል የወጣና የተለየ ፍጡር መሆኑን ያስተውላል፡፡ እርግጥ ነው፤ በዓለም ውስጥ ከምድራችን ከሚገኙት በተለመደው አባባል ከአራቱ ባሕርያት የተፈጠረና የእነርሱም ተረጂና ተጠቃሚ ቢሆንም ከእነርሱ የበላይነት ችሎታ ስላለው ተፈጥሮውን እየተቆጣጠረ ለአገልግሎት እንዳዋላቸው እናያለን፡፡ …"} {"text": "ንEብየትን ድንፍAን ዓደቦነት ኤርትራ፡ ቅኑE ኣፍልጦ ወይ ተረድO ታሪኽና ማEከላዊ ኣገዳስነት ኣለዎ፡፡ ሓደ ካብ’ቲ ዓበይቲ ጸገማትና Eምበኣር Eዚ Iዩ፡፡ Iሳያስን ተሓባበርቱን ልUኻቱን ካብ ቅድም ጀሚሮም ንናይ ርሑቕን ናይ ቀረባን ታሪኽ ሕብረተሰብና ዝጠምዘዘ ጽውጽዋያት ናብ ሰራዊቶምን ኣባላቶምን፤ ናብ ህዝብናን ህዝቢ ዓለምን ከይተሓለሉ ዘርጊሖም Iዮም፡፡ ብናይ ሓሶት ታሪኽ ዝተሓጽበ ሰራዊቶምን ሰዓቢOምን ንጸረ-ስምረት ውግኣት ምEዙዝ ኰይኑ፡ ከይተፈለጦ ንናይ በዓል Iሳያስ ንኤርትራ ኣፍሪስካ ትግራይ-ትግርኚ ናይ ምህናጽ መደብ መጋበርያ ዀነ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ለየመን ፕሬዚዳንት አዲስ መረር ያለ ደብዳቤ ተጽፎ በፋክስና በኢሜል በየመን መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶችና ኤምባሲዎች አድራሻዎች መላክ። በመልዕክት መጨናነቅ ከሚገባቸው የየመን ተቋማት አንዱ አዲስ አበባ የሚገኘው የየመን ኤምባሲ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ሆናችሁ በዘመቻው የምትሳተፉ ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ እናሳስባለን፤ የኢንተርኔትና የፋክስ መልክቶችን ስትልኩ ራስን ለጉዳት በማያጋልጥ መንገድ መደረግ ይኖርበታል።"} {"text": "በፖለቲካ ፕሮግራማቸው ላይ፣ በተለያዩ ጊዜያት የተጻፉትን አላማዎችና ግባቸውን እንደገና፣ በተጨማሪ፣ በቀላሉ ለመግባባት፣ ከፈለግን፣ መለስ ብሎ፣ መመልከት በቂ ነው። እንግዲህ እነሱ፣ ፕሮግራማቸው ላይ ያሰፈሩት ነጥቦች ሁሉ፣ ስለ እነሱ ማንነት በደንብ ያስረዳል።"} {"text": "ዋሽንግተን ዲሲ — በዓለም ዙሪያ የሚሰማው የምጣኔ ኃብት ድቀት እና የማኅበራዊ ነውጥ ፍራቻ አምባገነን መንግሥታት በአውሮፓ አቆጣጠር ባለፈው 2015 ዓ.ም ይበልጥ አፋኝና ጨቋኝ እንዲሆኑ ሰበብ ሳይሰጣቸው እንዳልቀረ ዛሬ የወጣ የዓለም የነፃነት ሁኔታ ሪፖርት አስታውቋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የወረርሽኝ በሽታዎች ከሰው ወደሰው፣ ከእንስሳ ወደሰው፣ ከሰው ወደእንስሳት እና ከእንስሳት ወደ እንስሳት በፍጥነት የሚተላለፍ እና ለመቆጣጠሩም በጣም አዳጋች የሆኑ ህመሞች ናቸው። የሰው..."} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "(ሀ) መቀየር፣ በድጋሚ መፍጠር፣ ማስቀመጥ፣ ማከፋፈል፣ በወረቀት ማተም፣ ማሳየት፣ ማከናወን፣ ለህትመት ማብቃት ወይም ከየትኛዉም የአገልግሎቱ ወይም ድረገጹ ክፍል ላይ የወጣ ስራን መፍጠር አይችሉም፤ ወይም"} {"text": "በምርቶቻችን እና በኩባንያችን ላይ ሁሉንም ማስተዋወቂያዎች ፣ የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን እና ዝመናዎችን ለማግኘት በፌስቡክ ፣ ሊንኪን እና ትዊተር ላይ ይከተሉን ወይም ይወዱን ፡፡"} {"text": "ኹለተኛ፣ ያሬድ በጽሑፉ ላይ እንደ ምሳሌ ያቀረበው ነፍስ ያጠፋው ወጣት፣ የባህል ጫና አሸንፎት፣ ያለማወቅ የሰው ሕይወት ጠፋበት እንጂ፣ እንደ ወንጀል መቆጠር የለበትም፤ ብሎ ሲያበቃ፣ ምሥራቃዊውም ኾነ ኢትዮጵያዊው የሞራሊቲ አስተምህሮ፣ ዐሥርቱ ሕገጋትን ባይቀበሉም፣ ከልቡናቸው ሕግ ተነሥተው መግደል ወንጀል እንደ ኾነ ሊረዱ ይችላሉ፤ ይለናል፡፡ ለሕንዶቹ የለገሰውን ከሕገ ልቡና የሚመነጭ ዕውቀት፣ ዐፄ ኀይለ ሥላሴ ትምህርት ቤት እስካልከፈቱ ድረስ ኢትዮጵያዊው ወጣት ነፍስ ቢያጠፋ፣ የባህል ተጠቂ ስለኾነና ባለማወቅ ነው ብሎ ብቻ መደምደም አዳጋች አይኾንም ወይ?"} {"text": "ተጨማሪ ልምምድ. ተጠቃሚዎች በቃል መገናኘት ይችላሉ 1 ጠቅታ, ስልክ ወይም ማህበራዊ አውታረ መረብ መገለጫ ቁጥር. ኢሜይል እና የግል ውሂብ ጋር መቅረጽ የሆነ ባህላዊ ዘዴ ደግሞ አለ. እግር ኳስ, እግር ኳስ, ራግቢ, ክሪኬት, ይቀየራል-ኳስ, ሆኪ, የሩጫ እንኳ የጎልፍ አንዴን ይገኛሉ."} {"text": "በተወለደበት ጊዜ ስሙ የሚል ስም ተሰጥቶታል ማለት አንበሳ-ልብ ማለት ነው ፡፡ እግር ኳስ ተጫዋቹ እዚህ በምስሉ ላይ በተመለከቱት በእናቱ እና በአባቱ መካከል ከተፈጠረው ከስድስት ልጆች (አራት ወንድሞች እና መንትያ እህቶች) መካከል አንዱ ነው ፡፡"} {"text": "ስካይና መጠጥ (የወይን ወይንም ቢራ ጨምሮ) ያገለግላል. ትልቁ ቢያንያን በጣም ተገቢ የሆሽ ሀይለኛ ወይን ነው እና ቀይ ቀለምን የሚወዱ ከሆነ በደንብ ይመከራል."} {"text": "ነቲ ዘሎ ጋግ ንምጽባብ፡ ፍልልያት ንምቅርራብ፡ ነቲ ባይታ ናይ ምርድዳእ ንምስፋሕ ዝሕግዙ ብዙሓት ርእይቶታት ቀሪቦም ኣለዉ። እዚ ከኣ፡ ውድባት ኪዳን ንዘለዎም ፍልልያት ሰጊሮም ንሓባራዊ ዕዮ ዘተባብዕ ጽኑዕ መሰረት ንምንባር ዘለዎም ተገዳስነት ዘንጸባርቕ ኢዩ።"} {"text": "በመጻሕፍት ዓወደ ርዕይ፣ በቅርስ ጉብኝት፣ በፓናል ውይይትና በተለያዩ ደራሲያን ስራዎች የሂስ መድረክ ከህብረተሰቡ ጋር በዓሉን ያከበረው ኤጀንሲው፤ የዓመታት ጉዞው ንባብን በማበረታታት፣ ዕውቀትን በማስተላለፍና የነቃ ማህበረሰብን በመፍጠር ረገድ ኤጀንሲው አመርቂ ስራን ሰርቷል ተብሏል::"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የፍትሐዊ ዳኝነት መርህ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ካገኙ የወንጀል ሥነ-ሥርዓት ሕግ መርህዎች መካከል አንዱ ሲሆን ዋና ዓላማው ዜጐች በሕግ ከተደነገገው ውጪ እንዲሁ በዘፈቀደ ነፃነታቸውንና ንብረታቸውን እንዳያጡ የሕግ ጥበቃ ለማድረግ ታስቦ የተቀመረ የሕግ ፅንሰ ሀሳብና አሠራር ነው፡፡ የፍትሐዊ ዳኝነት መርህ ትርጉም እጅግ በጣም ሰፊና ውስብስብ ነው፡፡ ይህ የሆነበት ዋናው ምክንያት መርሁ የሚመሠረተው በሦስት የሕግ መሠረቶች ላይ ሲሆን እነሱም፡-"} {"text": "የእኛ ስሮች ደግሞ የተከበሩት ነገሥታቶቻችን ናቸው። አጼ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊ፣ አጼ ምኒልክ ኢትዮጵያዊ፣ አጼ ኃይለ ሥላሴ ኢትዮጵያዊ ናቸው። መንግሥቱ ኃይለማርያምና መለስ ዜናዊ ከቁጥር አልገቡም። ሁለቱም የኦርቶዶክስ ጠላቶች ስለሆኑ በአክራሪው የወሀቢይ እስላሞች ዘንድ ተወዳጆች ናቸው። ደግሞም መለስ ዜናዊ በዜግነት ኤርኢት ስለሆነ ብዙም አይከፉበትም። መንግሥቱም በአፉ ኢትዮጵያዊ በልቡ ኦነግ ስለሆነ ብዙም አይጠሉትም። በተለይ ፓትርያርክ አንቆ የገደለላቸው፣ ቤተ ክህነቱን ድራሹን አውጥቶ አፈራርሶ ለእነ መለስ ዜናዊ ያስረከበ ስለሆነ ወሃቢዮች አድርገው ሲወዱት ለጉድ ነው። ይወዱታል። መንጌ ቤተ ክርስቲያንን ርስቷን ቀምቶ ሊያደኸያት በብርቱ የጣረ፣ የደከመ፣ የለፋ ስለሆነም ያከብሩታል።"} {"text": "ያለፈውን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደት ለማጣመም ሩሲያ አድርጋዋለች ከሚባለው ጣልቃ ገብነት ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሎ መጠርጠሩ በእጅጉ እንዳሳዘናቸው የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጄፍ ሴሽንስ በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ የመረጃና የስለላ ጉዳዮች ኮሚቴ ፊት ቀርበው ቃል በሰጡበት ወቅት ተናግረዋል፡፡"} {"text": "በምርጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መራጮች ድምጽ የሚሰጡበት ቀን ነሐሴ 23 ቀን 2012 ይሆናል። የተረጋገጠ ውጤት ይፋ የሚሆነው ከምርጫው ማግስት አንስቶ እስከ ጳጉሜ 3 ነው።"} {"text": "የኮሮና ወረርሽኝ ባለፉት 2 ወራት በአፍሪካ ስፖርት እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ መፍጠሩ ቢስተዋልም አህጉሪቱ ወደ ስፖርት ውድድሮች ለመመለስ በይፋ ግልፅ የማይደረግባት ሆኗል፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "“እነዚህ ተከሳሾች እኮ ህይወታቸውና ምናልባትም እድሜ ይፍታህ የሚፈረድባቸው ናቸው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ ከጎናቸው ቆሞ መከላከያቸውን የሚያግዛቸው ጠበቃ የላቸውም፡፡ ጠበቆቹ ችሎቱ ከሚካሄድበት ክፍል በስተጀርባ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ ያ መሆኑን ማየት ብቻ በራሱ አስደናቂ ነገር ማየት ነው፡፡"} {"text": "ሶፊያም ትንሽ እንደማሰብ ብላ (ሰዎች ለማሰብ ፋታ በሚወስዱት ልክ) “…የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃዎች ይመቹኛል፤ ሂፕ ፖፕ ግን ምንም ግድ አይሰጠኝም” ስትል ለዊል ጥያቄ ምላሸ ሰጠች፡፡"} {"text": "ሌሎች ጥያቄዎች - በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ A ንድ ፈቃድ በተሳሳተ መንገድ ከተመዘገበ ታዲያ በትክክለኛው የይገባኛል ጥያቄ ውስጥ E ንዲታይ E ንዴት ሊለቀቅ ይቻላል?"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "ሓደ ካብ ዓበይቲ ማዕከናት ዜና ዓለም ዝኾነ ቢቢሲ ብናይ ክልትኤን ሃገራት ቋንቋ ቋንቋ ዝፍኖ መደባት ብ ሓጺርን ማእከላይ ማዕበልን ከመሓላልፍ ምዃኑ’ዩ ዝጠቕስ።"} {"text": "“የፌዴራል ምንግሥትን አሳምነን ያመጣናቸዉን የልማት ፕሮጀክቶች መሪዎችና የልማቱ ተጠቃሚዎች ተመልሰን የልማቱ ችግር መሆን የለብንም” የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ February 24, 2021"} {"text": "አንዳንድ ጊዜ የባህር ዳርቻውን ተከትሎ መጓዙን ይከተላል, ነገር ግን በተለምዶ ብዙውን ጊዜ አካባቢዎችን እና የመንሸራሸር ድሬዳዎችን ያቋርጣል. ለመንዳት መፈለግዎን ለመወሰን, የፓስፊክ የባህር ዳርቻ ሀይዌይ መመሪያን ከዳና ፖይን ወደ ሳንታ ሞኒካ ይሂዱ . በጀርባ አጥር ላይ እየተወያየን ካልን, የዚያ የጉዞ መስመር ምርጥ ክፍሎች ከላግኒን ቢች ወደ ናፕልስ (ከሎንግ ቢች በስተደቡብ) እና ከሳንታ ሞኒካ እስከ ማኩሉ እስከ ኦክርድር ድረስ ነው ይነግሩኛል."} {"text": "አየር መንገዱ እንደ ማንኛውም ድርጅት የውስጥ አስተዳደራዊ ጉዳዮች የሚፈታበት አሰራር ያለው ሲሆን እነዚህም የውስጥ ጉዳዮች የሚፈቱት በድርጅቱ ባሉ አሰራሮች እና በሕግ በተቀመጡ መንገዶች ብቻ ነው። ይሁን እንጂ የተወሰኑ የሚዲያ ተቋማት እና ባለቤቶች የድርጅቱን አስተዳደራዊ ጉዳዮች በመቀበል በድርጅቱ ጉዳይ ላይ ያልተገባ ጣልቃ ገብነት እያደረጉ ይገኛሉ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በድርጅታችን ላይ በሚነሱ አሉባልታዎች ዙሪያ እውነቱን መናገር ተገቢ በመሆኑ ጉዳዩን እንደሚከተለው ለማብራራት እንወዳለን።"} {"text": "ጎበና የተለያዩ ሹመቶችን ለምሣሌ የደጃዝማችነትና ከዚያም የራስነት ሹመትና ማዕረግ ላይ እንዴት እንደደረሰና በተለይም የጦር አበጋዝነትን ያክል ትልቅ ሃላፊነት አንዴት እንደወሰደ በተጓዳኝም “የግዛት ማስፋፋትና ሀገር ማቅናት” ስተራቴጂ እንዴት በጋራ እንደተነደፈ፣ በተለያዩ አቅጣጫዎች በተለያዩ መሪዎች እንደተተገበረ ይተርካል። በመጨረሻም ጎበና ብዙዎቹን የቤት ሥራዎቹን ቀድሞ በማጠናቀቁና ሌሎቹን ባለድርሻ አካላት ድንክዬ በማድረጉ በምኒልክ ዙሪያ ባሉ ሰዎች ጉትጎታና ማጉረምረም በመጀመሪያው ስምምነት መሠረት ሳይሆን ውጤቱን በማጠፍ ጎበና ያስገበራቸውን አካባቢዎች ሌሎች እንደ ተሾሙበት፣ የጎበናን ሃይማኖታዊ ክንውንና የአብያተክርስቲያናት ግንባታ እንቅስቃሴ እንዱሁም ቤተሰባዊ ሕይወቱን በተለይም ጋብቻና ልጆች፣ ሞትና አሟሟቱን በተመለከተ ማስረጃ እስከፈቀደ ድረስ ተገልጾ በመዝጊያውም ስለጎበና የተነገረው ነገር ያለውን አንድምታ በጸሐፊው ግንዛቤ ልክ የማሰሪያ ሐሳብ የተሰጠበት መጽሐፍ ነው።"} {"text": "ለ 30 ተከታታይ ምሽቶች, ራምሲ ካውንቲ ውስጥ ለቤት እጦት የሚረዷቸው ቤተሰቦች ማረፊያ ቤትን ለመኖሪያ ቤቶችን እና ከመኖሪያ ቤት እጦት ወደ ስኬታማ መኖሪያ ቤት በሚሸጋገሩበት ወቅት ሥራን ለመፈለግ መጠቀም ይችላሉ. የወላጅ ትምህርት እና የህይወት ክህሎት ስልጠናዎች ለአዋቂዎች እንዲሁም ለልጆች የሚሆን ሞግዚት ለመርዳት የመጓጓዣ ድጋፍ ይቀርባል."} {"text": "JP ብረት እና መሣሪያዎች Co Ltd 2006 መልበስ እና ዝገት የሚቋቋም ቁሶች እና የኦሪጂናል ፕሮሰሲንግ ምርምር እና የተለቆጠ ፓምፕ ወደ ውጭ በመላክ ላይ የተሰማሩ አንድ ትልቅ ባለሙያ ከፍተኛ-የቴክኖሎጂ የኢንዱስትሪ ፓምፕ አምራች ነው"} {"text": "ይህ ክስተት የታየው ዩናይትድ ስቴትስ “በቁጥጥርና ሚዛን አጠባበቅ ሥርዓቷ ላይ አደጋዎች በሚንጸባረቁበትና በከፍተኛው የሥልጣን እርከን ላይ የሥነ-ምግባራዊ አሰራር በተሸረሸረበት ወቅት ነው” ሲሉ ሬይተር አስገንዝበዋል።"} {"text": "ስንትና ስንት እናቶችን ማቅ አስለበሳችሁ? ስንትና ስንት አባወራዎችን እንደወጡ አስቀራችሁ? ስንትና ስንት ህፃናትን ወላጅ አልባ አደረጋችሁ? ስንትና ስንት ወጣቶችን ገረፋችሁ? ጨለማ ቤት አኖራችሁ? አኮላሻችሁ? ደብዛቸውን አጠፋችሁ? የእናንተ የአሸባሪው ህወሃት ወንጀል እስከ ወዲያኛው ትውልድ ድረስ ገና ይፃፋል።"} {"text": "ብዙውዎች ገናን ለማድመቅ በዚያውም ፖለቲካዊ ነጥብ ለማስቆጠር በገና ዋዜማ የሚፈቷቸው ይኖራሉ ብለው ተስፋ አድርገው ነበር። በዚህም ወደቃሊቲና ቅሊንጦ የሄዱም እንደነበሩ ሰምተናል። ከሸዋሮቢት፡ ዝዋይና ሌሎች ቦታዎች እስረኞች በአውቶብሶች ተጭነው ወደአዲስ አበባ እየገሰገሱ ነው፡ በሚሌኒየም አዳራሽ ልዩ የአቀባበል ፕሮግራም ተዘጋጅቷል…..ብዙ ብዙ ተብሎም ነበር። ግን ወፍ የለም።"} {"text": "ስለ ማኅበሩ ብዙ ለማወቅ መረጃ መረቡን እዚህ ይጎብኙ። እንድሁም የህትመት ዉጤቶቹን ሐመር መጽሄትንና ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣን ያንብቡ። ከሰሜን አሜሪካ የሚያስተላልፈውንም የሬዲዮ ፕሮግራም ፍኖተ ሰላምን መከታተል ይችላሉ።"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ንዝበለጸ ፍወሳ ሰብኣዊ ርክብ ዓቢይ ግደ ኣለዎ፥ ኣብ መንጎ ሓኻይምን ህሙማንን ዝህልው ሰብኣዊ ርክብ ቀዳማይ ፈውሲ እዩ፡ ስለዚህ ኣብ መንጐ ኣገልግሎት ክንክን ጥዕና ዘድልዮን ኣገልግሎት ክንክን ጥዕናን ዘቕርብን ኣካል ክህልው ዝግብኦ ርክብ ሰብኣውነት ዝዓስሎ ክኸውን"} {"text": "ከዚያ በፊት በስንት ተአምር አልጋ ወራሽ እንደሆኑና ሌሎችን “ተቀናቃኞቻቸውን” በፖለቲካ ጥበብና ብልሃት ከጨዋታ ውጭ እንደ አደረጉ መጽሓፉን ማገላበጥ ይጠቅማል።"} {"text": "የቀን ጅቦች ፋንድያ ትግሬዎች በኢትዮጵያኖች ላይ ስትፈጽሙ የነበረው ሽብራዊ ድርጊት ከእንግዲህ ወዲህ አብቅቶለታል።አንድንን ኢትዮጵያዊን እንኳን ቢሆን ጫፉን መንካት አንፈቅድላችሁም ይሄን አንሰማም ብላችሁ በድርጊታችሁ ለመቀጠል ከሞከራችሁ የስራችሁትን ያህል የኢትዮጵያኖችን ክንድ ትቀምሳላችሁ።"} {"text": "በተሰሩ ግፎች እና ጥፋቶች ላይ ከሚገባው በላይ በመዘከር የይቅርታ እና የአንድነት መንገዶች እንዲከፈቱ ማድረግ ካልቻለ አማራን ብቻ ሳይሆን በብሔራዊ ደረጃ ወደ አደገኛ መንገድ የመሄድ አዝማምያ እንዳይኖር ጥንቃቄ ያስፈልጋል።"} {"text": "ብዘይምጥርጣር ንዓና ተወከሱ! ምሳና ተዘራረቡ ንሕናውን ብዝተኻእለና መጠን ክንሕግዘኩም ክንፍትን ኢና። በቲ ንህቦ አገልግሎት እንተዘይ ዓጊብኩም“ውን ንዝምልከቶ ውልቀ ሰብ ወይ ቤት ጽሕፈት ክትውከሱ ትኽእሉ።"} {"text": "== ===> የእግዚአብሔር፣ቸርነት የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣ የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን ይቆየን፡፡"} {"text": "የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲዓን) ከሐምሌ11 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ባሉት አምስት ቀናት በተለያዩ አካባቢዎች ወደ 60 ገደማ ሰዎች መገደላቸውን አስታውቋል። የሲዳማ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ደሳለኝ ሰዎች መሞታቸውን ቢያረጋግጡም አጠቃላይ የሟቾቹን ቁጥር ከመናገር ተቆጥበዋል።"} {"text": "የንባብ ጊዜ -2 ደቂቃዎች ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና ባለፈው ሳምንት ጥሩ የአቧራ ብክለትን ለመቀነስ ትብብርን ለማጎልበት ዕቅዱ እንዳስታወቁም ፣ ሁለቱም አገራት በዓለም ዙሪያ ያሉ ባለሥልጣናት በአየር ብክለት እና በአየር ንብረት ለውጥ ዓለም አቀፍ"} {"text": ""} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የፓርትል ብርሃን 24W እጅግ በጣም ቀጭ ያለ የፓነል ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011 እና የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ 1162/2011ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተገናኙ እና በሥራ ላይ ያሉ ዋና ዋና ህጎችን ይመልከቱ፡፡"} {"text": "አንድ በመራጭነት ለመመዝገብ ብቁ የሆነች ሰው እንደ ሁኔታው ከሚከተለው አንዱን ማስረጃ በምትኖርበት አካባቢ ለሚገኝ ምርጫ ጣቢያ በማቅረብ በመራጭነት መመዝገብ ትችላለች፤"} {"text": "በአራት ተከታታይ ፅሁፎች “ጨቋኝ ስርዓትን ለማስወገድና በምትኩ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመዘርጋት የሚደረገው ትግል ከየትና እንዴት መጀመር አለበት?” በሚለው ጥያቄ ዙሪያ የተለያዩ ሃሳቦችን ለመዳሰስ ተሞክሯል። ከወቅታዊ የሀገራችን ፖለቲካ አንፃር ሲታይ በአብዛኞቹ የፖለቲካ ልሂቃን ዘንድ ቅድሚያ የተሰጠው በብሔርተኝነት ላይ የተመሰረተ የትግል ስልት ነው። ይሁን እንጂ፣ “ብሔርተኝነት” በሚል መሪ ቃል፤ በክፍል አንድ ህዝብን ወደ ጦርነትና ጨቋኝ ስርዓት እንደሚወስድ፣ በክፍል ሁለት የሰው ልጅን ወደ አውሬነት እንደሚቀይር፣ በክፍል ሶስት ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት እንደማይጠቅም፣ እንዲሁም በክፍል አራት በስልጣን ላይ ያለው የኢህአዴግ መንግስት የተካነበት የትግል ስልት እንደሆነ ለማሳየት ተሞክሯል። ከዚህ በመቀጠል ደግሞ “ነፃነት” በሚል መሪ ቃል በነፃነትና እኩልነት ላይ የተመሰረተ ሁሉን-አቀፍ የሰላማዊ ትግል አማራጭን በተከታታይ ክፍሎች እንመለከታለን።"} {"text": "ከቀናት በኋላ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆንና ሆስፒታሉን ለሌሎች የጤና አገልግሎት ሥራዎች ለማዋል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ እንደሆነም ዶክተር ሊያ ጠቁመዋል።"} {"text": "“ጉሙ ተራራውን ሽፍኖታል። አምስት ነን። አማኑኤል፣ እኔ፣ ቢንያም ብርሃኔ (ደቡብ አፍሪቃ) ለምለምና ሚለኑ ተቀላቅለው (አንድ ሴት) ይፈጥራሉ። አንዲት ስዊድናዊት ነጭ አብራን አለች። የእብዶችና የፖለቲካ ክስተቶች በትረካዎቹ ውስጥ ይገባሉ። ከድንበር ማካለል ጋር የተያያዘ፣ አገልግሎትና የኑሮ ውድነት ጋርም የተያያዙ ቀልዶች በወጎች መሃል ይካተታሉ። . . . የቢንያም ታሪክ በደንብ ይተረካል። የባከኑ አበሾች በሌላ ርዕስ የምተርክበት መጽሐፍ ነው የሚሆነው። . . . አስመራ ስለገጠመኝ ከሴቶች ጋር የተያያዘ ሁላችም እንተርካለን። . . .ስለኤርትራ ተራሮችና መልክዓ ምድር በሰፊውና ያለማቋረጥ ይገለጽ። የኤርትራ ቱሪዝም አርማ፣ የትምህርት ፖሊሲ ላይ ጭቅጭቅ፣ የኤርትራ መንግሥት ርዮተዓለም ምንድነው? የሚለው ላይ ጭቅጭቅ።” የተሰኙት ይገኙባቸዋል።"} {"text": "የዮርዳኖስ የሥለላ አገልግሎት እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን በሀገሪቱ ለማካሄድ ያቀደውን ትልቅ ተከትታይ ጥቃቶችን እንዳከሸፈ የመንግሥት የዜና አገልግሎት ዛሬ ዘግቧል።"} {"text": "“ክርስቶስ ምእንቲ ኩሉ ሰብ ኢሉ መንፈሳዊ ሞት ጥዒሙ። መንፈሱን እታ ነፍሱን ኣብ ክንዳና ናብ ገሃነም ከይደን። እዚ ክርኣየኩም ኣይክእልን? ስጋዊ ሞት ጥራይ ንሓጢኣትኩም ከርሕቆ ኣይክእልን እዩ። ንሱ ምእንቲ ኩሉ ሰብ ሞት ጥዒሙ እዩ። ንሱ ድማ ብዛዕባ መንፈሳዊ ሞት ምጥዓም እዩ ዚዛረብ ዘሎ”"} {"text": "የሞዴል F-7096 መጠን 890 * 620 * 850 ሚሜ የካቢኔ መጠን 850x1080 ሚሜ መስታወት አሜሪካ ቀይ የኦክ ዛፍ ፍሬም ,5ሚሜ መዳብ ነፃ የብር መስታወት ቁሳቁስ አሜሪካ ቀይ የኦክ እንጨት ቆጣሪ የተፈጥሮ እብነ በረድ 1280 ℃ አንድ ጊዜ የሸክላ ገንዳ መቅረጽ. የግላዝ ውፍረት>1.1ሚሜ ቀለም C51 ነጭ የመክፈቻ ቀለም የሃርድዌር DTC ለስላሳ የመዝጊያ ማንጠልጠያ & በተሰቀለው መሳቢያ ተንሸራታች ስር 1.…"} {"text": "ምንጭ ለ መሪ ኢንዱስትሪ መብራት 26 ዋ 32 ዋ 48 ዋ የማያቋርጥ ውሃ የማይበላሽ የ LED flood ጎርፍ በቻን ዳንግ, ቻንግች ውስጥ በጅች ከተማ ከተማ የሚገኙ አምራቾች"} {"text": "“በዘመናዊ የሳይንስ እድገት ውስጥ የፍልስፍና የማይታይ እጅ እረጅም ነበር። በዘመናዊው ዓለም የፍልስፍና ሚና ጉልህ ነው። ዘመነ አብርሆ (Enligntenement)፣ ዘመነ ተሃድሶ (Renaissance) እና መሰል ሃይማኖታዊና አስተሳሰባዊ ለውጦች ፍልስፍናና ፈላስፎች የዘወሯቸው ማዕበሎች ናቸው ”"} {"text": "ፋሺሽትነትን ናዚስትነትን ዝተሰምዩ ስነ ሓሳባት፡ ኣብ መጀመርታ 20 ክፍለ ዘመን እዮም ተቐልቂሎም። ቀንዲ ምጉት ፋሺስታውን ናዚስታውን ስነ ሓሳብ፡ ሓደ ሕብረተሰብ፡ ብደሞክራስያዊ ኣገባብ ብዝተሓርዩ ፖለቲከኛታት ዘይኮነ ብሓያላት ኢሊታት (በሃራት ኢና በሃልቲ) ክምራሕ ኣለዎ ዝብል እዩ። እዞም ክልተ ስነ ሓሳባውያን'ዚኣቶም፡ ማእከላይ ስነ ሓሳባቶም፡ ሃገራውነት ኮይኑ፡ \"ባህልና ካብ ካልኦት ባህልታት ዝበለጸ'ዩ\" ዝብል ልዕልናዊ እምነት ኣሎዎም። ናዚስታዊ ስነ ሓሳብ፡ ጀርመን ብኣዶልፍ ሂትለር ትምራሕ ኣብ ዝነበረትሉ ግዜ፡ ማለት 1930ታት፡ ድልዱል ሰረት ዝነበሮ ስነ ሓሳብ እዩ። ናዚስታውያን፡ ካልኣይ ኲናት ዓለም ኣሳዊሮምን ብሚልዮናትዝቚጸሩ ኣይሁዳውያን፡ ሮመራውያን፡ ስንኩላንን ካልኦት ንናዚስታዊ ስነ ሓሳብ ዝተቓወሙን ቀቲሎም።"} {"text": "ደብረማረቆስ ከተማ የጎጃም ገዥ በነበሩት ደጃዝማቸ ተድላ ጓሉ በ1845 ዓም የተቆረቆረች ሲሆን የከተማዋም መጠሪያ መንቆረር ይባል ነበር፡፡ በ 1872 ዓም ወደ ሥልጣን የመጡት ንጉስ ተክለሃይማኖት ካሁኑ ቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን መመስረት ጋር ተያይዞ የከተማዋ ስያሜ መንቆረር መባሉ ቀርቶ ደብረ ማረቆስ እንዲሆን አዋጅ በማስነገራቸው የከተማዋ መጠሪያ ሊሆን በቃ፡፡ ደብረማርቆሰ በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች አንዷ ስትሆን ከተማዋ በስሯ 6 ቀበሌዎችና ማዘጋጃ ቤት ያሉት የከተማ አስተዳደር አላት፡፡ በ2002 ዓ.ም የተዘጋጀ የተቀናጀ ልማት ፕላን አላት፡፡ [1]"} {"text": "የፈረንሳይ: የሩስያ: የቻይና: የጃፓን: የስፔን: የዓረቦች: የጀርመን: የጣልያን: የመክሲኮ: የብራዚል: የአርጀንቲና: ወዘተ፡ ምሁራን: ተመራማሪዎች: ሊቃውንቶች: ፕሮፈሰሮች: የተክኖሎጂ ፈጣሪዎች: ወዘተ፡ እኮ፡ እንግሊዝ ቋንቋ አይናገሩም: በቃንቃቸው ነው የሚማሩት የሚናገሩት:: ስለዚህ እንግሊዝ ቋንቋ ደባልቀው፡ ጨማልቀው: ጨፋልቀው: ስለማይናገሩ: ምሁራን ሊቃውንት አይደሉም ማለት ነው ወይ?????? ምነው በአገራችን: እንግሊዝ ቃላቶች ደባልቆ፡ ጨማልቆ: ጨፋልቆ፡ መናገር የስልጣኔ፡ የትምህርት መለኪያ ተደርጎ የሚወሰደው!!!! ታድያ የት አለ የሚንኮራራበት “የ3000 አመታት ስልጣኔ: ልዩ ቋንቋ: ና ፊደሎች እና ታሪክ ????????"} {"text": "የሙዚቃ ኮንሰርቶች -- ነፃ ትራንስፖርት የአደባባይ ትዕይንቶች---- በዘንድሮ በምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች አዳዲስ የምርጫ ቅስቀሳና ራስን የማስተዋወቂያ መንገዶችን እየተከተሉ ነው።የሚበራ አምፖልን ምልክቱ ያደረገውና ሰሞኑን በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አማካኝነት የምርጫ መወዳደሪያ"} {"text": "ህዋሀት በጋምቤላ ንጹሃንን ከቀያቸው በጠመንጃ ሃይል በማባረር፣ መሬታቸውን በሳንቲም ቸብችቦ፣ የህይወታቸው ዋስትና የሆነውን ደናቸውን አስጨፍጭፎ፣ ለምን በማለት የጠየቁትን አስሮና ገድሎ ያቋቋመው ኢንቨስትመንት በዜሮ መጣፋቱን ለአብነት ጠቅሰው ማስረዳታቸው የጠቆሙት ጥቁሩ ሰው “ኢንቨስትመንት መልካም ነው። ህዝብ ካልተቀበለው ተግባራዊ ሊሆን አይችልም። ህዝብ ይሁንታ የማይሰጠው ኢንቨስትመንት ፍሬ አያፈራም። ከውስጥም ከውጪም ያላችሁን ግንኙነት መርምሩ። ያዘኑባችሁ ተበራክተዋል” ሲሉ መክረዋል።"} {"text": "አዲስ አበባ ውስጥ በግብረሰዶማዊነት ህይወት ውስጥ የሚኖሩ ወጣቶች በቀን ፓርቲዎችን በማዘጋጀት፣ የምሽት ክለቦችን በዝግ በመያዝ፣ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ለዚህ ዓላማ ብቻ በመከራየት ያሻቸውን ድርጊት ይፈፅማሉ፡፡ ድርጊቱ “የጋብቻ ሥነ-ሥርዓት” እስከ መፈፀም ይደርሳል፡፡ ግብረሰዶማዊያኑ በአብዛኛው በምሽት የተሻለ ነፃነት የሚያገኙ ቢሆንም፤ ቀን ላይ ከላይ በተመለከቱ ሁኔታዎች ፍላጎታቸውን ያሟላሉ፡፡ የፌስቡክ፣ የዋትስኧፕ፣ የቫይበርና መሰል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ግሩፕ በመፍጠር የግንኙነት ሠንሰለታቸውን የሚያጠናክሩት ግብረሰዶማዊያኑ በአካል ባይተዋወቁ እንኳ በአለባበስ መናበብ (መተዋወቅ) ይችላሉ፡፡"} {"text": "የክብሪቱ ብርሀን እንደጠፋ በፍርሀት እየራደ በእስር ቤቱ በር አጮለቀ፡፡ ፈዛዛ የሻማ ብርሀን ክፍሉን ሞልቶታል፡፡ እስረኛው ተኝቷል፡፡ የተገለጡ መፃህፍት በጠረጴዛው፣ በሁለቱ መቀመጫዎችና በምንጣፉ ላይ ይታያሉ፡፡"} {"text": ""} {"text": "‹‹በቤተ ጊዮርጊስ የሚሠራው መጠለያ ሲያስፈልግ እንደ ድንኳን ሆኖ የሚሸበለል ሲያስፈልግ ደግሞ የሚዘረጋ እንዲሆን እየተጠናበት ነው፡፡›› የፌዴራል ቅርስና ጥበቃ ባልስልጣን March 5, 2021"} {"text": "ምንተስኖት፡- ደጋግሜ ተናግሬ የለሁ… ለኢትዮጵያ እንዲህ አይነት ነገር እመኛለሁ ማለት አልፈልግም ሚዲያ ላይ ቀርቤ የማቀርበው ምኞትም ምንም አይጠቅምም… የሚጠቅመው ለፈጣሪ መማፀን መፀለይ"} {"text": ""} {"text": "ሎም-ዘበን ንፈለማ ጊዜ ካብ መዓስከር ስደተኛታት ኢትዮዽያ ዕድል ረኺቦም ናብ ዩኒቨርስቲታት ካብ ሞንጎ ዝኣተው ኤርትራውያን፣እቶም ሓምሳን ክልተን ካብ ዩኒቨርስቲ መቀለ ተመሪቆም‘ለው።"} {"text": "[ February 26, 2021 ] አምነስቲ፤ «በአክሱም በኤርትራ ወታደሮች የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል ሊሆን ይችላል» Amharic"} {"text": "የመስታወት ማሸጊያዎች የሸማቾች ምርቶችን በተሻለ ጥበቃ (51%) ፣ እንዲሁም እንደገና ጥቅም ላይ መዋል (55%) እና 41% የመስታወት መልክ እና ስሜት ይመርጣሉ ፡፡"} {"text": "የዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ አምደኛና የሳዑዲው አልጋ ወራሽ ልዑል መሃመድ ቢን ሳልማን ነቃፊ የነበረው ኻሾግዢ ባለፈው እኤአ ጥቅምት ሁለት ሳዕዲው ቆንስላ ውስጥ መገደሉ ይታወሳል።"} {"text": "የእግዚአብሔርን መንግሥት አስቀድሞ ከመሻት ከመስበክ ይልቅ የእኛኑ መንግሥት ማስፋፋት፣ ያሁኑንና የዚህን ዕለታዊ ኑሮ ምቾት ምድራዊ ምኞትና ጥማት ለማሟላት ገንዘብ ንብረታዊ ብልጽግናን እንደ ባንዲራ እያውለበለብን ነን። ይሄው እንግዳ ዘር በየመስኩ ላይ በቅሎ እየተኮተኮተለትም ያለ ነው። በክርስቶስ ተከታዮች ልቦና ፍቅረ ንዋይን መዝራት፣ ሃይማኖትን የስግብግብነት ችግኝ ማፍያ መደብ ማድረግ እንዴት አያስጠይቀንም ትላላችሁ? ለጌታ አገልግሎት በራስ ፈቃድና በደስታ ገንዘብ የመስጠትን የልግስና ጥሪን በአጸፋው በሚገኝ አማላይ የደለበ ኪስ ተስፋ እንቁልልጩ እንዴት እንቀሰቅሳለን? የዕለት ጉርስ፣ የዓመት ልብስ እያጡ ወንጌል በሰበኩት ቀዳሚዎቻችን ላይ የምንሳለቀውስ በምን ድፍረት ነው?"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን"} {"text": "በርካታ ሰራተኞችም የደም ልገሣውን የሰጡ ሲሆን ደም በመለገሣቸውም ደስተኛ መሆናቸውን፣ በዚህ መልኩም ሰብአዊ እርዳታ ማካሄድ መቻላቸውም ደስተኛ እንደሚያደርጋቸው ገልፀዋል፡፡"} {"text": "የብሔር ተዋጽኦውን የማመጣጠን ሥራ እንደሚቀጥል በወቅቱ የተናገሩት ሚኒስትሩ፣ በተለይ ከፍተኛ የሠራዊቱ አመራሮችን ተዋጽኦ የማመጣጠን ተግባር በቀጣይ ዓመታት የሠራዊቱን ብቃት እንዳያዳክም ጥንቃቄ ተደርጎ እንዲከናወን ትኩረት መሰጠቱን ገልጸው ነበር፡፡"} {"text": "እስካሁን ድረስ የተባበሩት መንግስታት ሁኔታውን በርቀት እየተከታተለ ወደ ጎረቤት ሱዳን ከተሰደዱት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን የተወሰነ መረጃ አግኝቷል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "የችግሩን ዳራ ለአዲስ ማለዳ የገለጹት የአከባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ማኅበረሰቡ እራሱን በአከባቢው ከተሰማራው ኦነግ ሽኔ ታጣቂ ቡድን የሚከላከልበት መሳሪያ በመሆኑ ትጥቅ ለመፍታት ፈቃደኛ አይደለም ብለዋል።"} {"text": "ትምህርት ቤቶች ላይ ካልሠራን ስለ ዴሞክራሲና ሰብአዊ መብት፣ ስለ ሥልጣኔና ዕድገት ማውራቱ ቅዠት ይሆናል፡፡ ዕውቀት አጠር ሆኖ ያደገን ትውልድ ሥልጣኔ አጠር አትሁን ማለት ያልተወለደን ልጅ እንደማሳደግ ይቆጠራል፡፡"} {"text": "ጠቢቡም ‹‹ይህ ፈጽሞ ሊሆን የማይችል ነው፡፡ ሰው ሆኖ ምንም የሌለው የለም፡፡ ረስተኸው ነው እንጂ አንዳች ነገር አለህ›› አለው፡፡ ልጁ ቢያወጣና ቢያወርድም ያለውን ነገር ሊያገኘው አልቻለም፡፡ የሚያውቀው ምንም እንደሌለው ብቻ ነው፡፡"} {"text": "የዓለም ፖስታ ህብረት ዋና ፀሐፊ ሚስተር ሁሴን ቢሻር በዓሉን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት የፖስታው ኢንዱስትሪ በመገናኛው ዘርፍ ፈር ቀዳጅነቱን በአሁኑ ዘመንም እያሳየ መሆኑን ገልጸው፣ በተለይ አለማችን በአሁን ሰዓትእያስተናገደችው የምትገኘው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ አሁንም ፖስታ መተኪያ የሌለው የመገናኛ ዘዴ መሆኑን ማሳየቱን ገልዋል፡፡ በተለያዩ አለማት የአየር መጓጓዣዎች ዝግ በሆነበት ወቅት የፖስታው ኢንዱስትሪ ከመልዕክት ማመላለሱ በተጨማሪ የተለያዩ የትራስፖርት አማራጮችን በመጠቀም በጠንካራ ሰራተኞቹ ግንባር ቀደም ተሰላፊነት በመሆን በየቤቱ ተቀምጦ ለነበረው ዜጋው ቁሳቁሶችን ፣ መድሀኒቶችን፣ የመከላከያ ቁሶችን፣ የምግብ ውጤቶችን እና መሰል ጉዳዮችን አድርሷል፡፡ በዚህም አሁንም ግንባር ቀደም ተሳታፊነቱን በመቀጠል ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ የፖስታው ዘርፍ ባለፈባቸው ዓመታት በርካታ ውጣ ውረዶችን በድል አድራጊነት በመወጣት አገልግሎቱን ማዘመን ችሏል፡፡ አሁንም በርካታ የፈጠራ ተግባራት በወረርሽኙ እንደታዩ እና ጠንካራ የፖስታ አስተዳደሮችም አጋጣሚውን በመጠቀም የበርካታ አገልግሎቶችና የፈጠራ ባለቤቶችም ሆነዋል፡፡"} {"text": "ምክር ቤቱ ከተቋቋመ ስድስት ወራት ያስቆጠረ መሆኑን የገለጹት አቶ ዳዊት፤ በተለያዩ አገሮች የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን በማስተባበር ከ364 ሺህ ዶላር በላይ ማሰባሰቡን ገልፀዋል።"} {"text": "የተባበሩት መንግሥታት የአቶሚክ ድርጅት ኢራን እኤአ በ2015 በተፈረመው ስምምነት ከተወሰነላት የዳበረ ዩሬንየም መጠን ማለፉዋን ትናንት ካረጋገጠ በኋላ ብሪታንያ ፈረንሳይ ጀርመን እና የአውሮፓ ህብረት በዛሬው ዕለት የአስቸኳይ ስብሰባ ጥሪውን አቅርበዋል።"} {"text": "የወደፊቷ ኢትዮጵያ ዩጎስላቪያ እንዳትሆን ከተፈለገ ምን አይነት የመንግሥት፤ የፖለቲካ፤ የማህበረሰብና የኢኮኖሚ አገዛዝ (Governance) ያስፈልጋታል? ብየ ራሴን ስጠይቅ አሁን ያለው ዘውግ ተኮር ፌደራሊዝም አለመሆኑን በማያሻማ ደረጃ እጠቁማለሁ። ይህ ሃቅ ብዙ ትንተና፤ ጥናት፤ ውይይትና ጉባኤ አያስፈልገውም። ኢትዮጵያ የዩጎስላቭያ እድል እንዳይገጥማት ከተፈለገ መሰረታዊና ስር ነቀል የሆነ ዲሞክራሳዊ ለውጥ መቀጠል አለበት።"} {"text": "በልዩ የማስተዋወቂያ አገናኝ anyị በኩል ካዘዙ ፣ በመጀመሪያው ሂሳብዎ ላይ እስከ 50% ድረስ ይቆጥባሉ (ዋጋዎች እስከ $ 2.49 / 4.99 / 7.99 / 12.99 / mo ድረስ)።"} {"text": "መልካም ተግባራት በእንግለዝ የፀሐይ መነፅሮችዎ ላይ ምስጋናዎችን ያገኛሉ ፣ የሚያመሰግኑዎትን የት እንዳገ whereቸው ለማሳወቅ እርግጠኛ ይሁኑ ፡፡ ቡም! የቀኑ መልካም ተግባር ተፈጽሟል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ወንጀለኞቹ እንዲያዙ የጣሩትን አካላት ከማመስገን ባሻገር አሁን ፍትህ ወዳዱ ህዝብ አጀንዳውን መረከብ አለበት ነገሩን በየሚዲያው መነጋገሪያ እንዲሆን ከማድረግ ጀምሮ ጉዳዩ በግልፅ ችሎት እንዲታይ ማድረግ በየችሎቱ እየተገኙም የሰማእቱ ደም ፈሶ እንዳልቀረ ማሳየት ይጠበቅበታል የሳሚን የየእለት የግል ማስታወሻ (ዲያሪ) እንደማንበቤ ከእነዚህ ነፍሰ ገዳዮች ምርመራ በኋላ ሌላ የማይጠበቅ ነገር ሊጎለጎል እንደሚችል ይሰማኛል። ለሁሉም እስከ ፍርዱ ፍፃሜ ነቅተን እንከታተል ባይ ነኝ!!!"} {"text": "ዋዜማ ራዲዮ– የታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ኃይሌ ገብረስላሴ ንብረት የሆነ ሪዞርት በአስቸኳያ ጊዜ አዋጁ ስበብ በኮማንድ ፖስቱ እንዲዘጋ መደረጉን የዋዜማ ሪፖርተሮች አረጋግጠዋል።"} {"text": "በዚህ ጽሁፍም ፖሊስ በሚያከናውነው የወንጀል ምርመራ ስራ ውስጥ ማስረጃዎችን እንዴት ሊያሰባስብ እና ስለሚቀርቡበት እንደሚገባ፣የማስረጃዎችን ምንነት እና አስፈላጊነት፣ ስለ ማስረጃዎች ተቀባይነት፣ ህዝቡ መጫወት ስለሚገባው ሚና እና ስለ ማስረጃ ጽንሰ ሀሳብ ዋና ዋና ነጥቦችን ለመዳሰስ ጥረት ይደረጋል፡፡"} {"text": "ካብ ኣዲስ ኣበባን ካብ ትግራይንዝመፁ ቀበርቲ ናብ ጎደናታት መቐለ ብምፍሳስ ንተን ትሻዓተ ኣስከሬናት ዝሓዛ መካይን ካብ ቤት ፅሕፈት ኪነት ፖሊስ ትግራይ ናብ ሓወልቲ ሰማእታት ቀፂሎም ድማ ናብ ቤተክርስትያን ቅዱስ ገብርኤል ዓጂቦም ሰንየሞም።"} {"text": "የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ጂማ ዞን በ1967 ዓ.ም ተወለዱ። በ15 ዓመታቸው የኢሕአዴግ አባል ድርጅት የሆነውን የቀድሞው የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅትን (ኦሕዴድ) ያሁኑን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ተቀላቅለው በሬዲዮ ኦፕሬተርነት ማገልገል ጀመሩ። በጦር ሠራዊት አባልነታቸው ከ1986-1987 በሩዋንዳ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም አስከባሪ ጦር ጋር፤ ከ1990-1991 ደግሞ የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት የጦር ሠራዊቱን የመረጃ ቡድን በመምራት ተሰልፈው እስከ ኮሎኔልነት የማዕረግ ደርሰዋል።"} {"text": "ዓለምአቀፏ ሱፐር ሞዴል - ኢትዮጵያዊቷ ሊያ ከበደ፣ በማራቶን የኦሊምፒክ ሜዳሊስቱ፣ የኒው ዮርክ ማራቶን አሸናፊውና በጎ አድራጊው ኤርትራዊው መብ ክፍለዝጊ፣ ከአንዲት የቱርክ መንደር ተነስተው “በአሜሪካ ቁጥር አንድ” የተባለ የእርጎ አምራች ኩባንያ ባለቤት የሆኑ ሥራ ፈጣሪና መዋዕለ-ነዋይ አፍሣሽ ይገኙበታል፡፡"} {"text": "ፕሮፌሰር ኤርሊች በመጽሐፉ ላይ እንዳቀረበው ጣሊያን ድል ተደርጎ እንደወጣ በመጋቢት 27 1941 የሐረር ከተማ ነፃ ወጣች፡፡ ዋናው የዋሃቢዝም አራማጅ ሼክ ዩሱፍ አብድ አልራሃማን ወደ ሐረር ተመልሶ የዋሃቢዝም እንቅስቃሴን ማቀጣጠልና ሐረርን ለመገንጠል ከፍተኛ ጥረቱን ቀጠለ፡፡ የሙስሊም መሪዎችን በመሰብሰብ ሐረርን ነፃ በማውጣት ለመራው የብሪቲሽ ኮሎኔል ዳላስ የስምምነት ፍርማ በማቅረብ የመገንጠል ጥያቄ አቅርቦ ነበር፡፡ እንግሊዞቹ ይህንን ጥያቄ እንዳልተቀበሉት መጽሐፉ ያስረዳል፡፡ ይሁን እንጂ የተቋቋመው የዋሃቢዝም እንቅስቃሴ ወጣቱን በአክራሪነት በማሰልጠን ለወደፊቱ የነፃነት ትግል የማዘጋጀት ስራውን ውስጥ ውስጡን ቀጥሎ ነበር፡፡ የኃይለስላሴ መንግስት ለዓለም ትምህርት በሚሰጥ መልኩ ሁኔታውን ተቆጣጥሮት አገሪቱ በሰላም ተረጋግታ እንድትቆይ አድርጎ ነበር፡፡ እንዴት የሚለውን በክፍል ሁለት እንመለከተዋለን፡፡"} {"text": "ህጹጽ ዋዕላ ህ.ወ.ሓ.ት. ቅትለት ናይቶም ላዕለዎት ኣዘዝቲ ሰራዊትን ሰበስልጣን መንግስትን ግቡእ መርመራ ክካየደሉ፣ ኢ.ህ.ወ.ደ.ግ. ከኣ ካብ መሰረታዊ ዕላምኡ ምስ ኣንደልሃጸ ንዝተፈጥረ ቅልውላው መኣረምታ ክገብር፣ ዝብሉን ካልእን ውሳኔታት ብምሕላፍ እዩ ተዛዚሙ።"} {"text": ""} {"text": "በቀጣዮቹ አመታትም በ1956 ዓ.ም በሀንጋሪ፣ በ1968 ዓ.ም ደግሞ በቼኮዝሎቫኪያ የተቀሰቀሰውን “ፀረ - አብዮት” አመጽ፣ ዝነኛውን ቀዩን ጦሯን አለአንዳች ማወላወል አዝምታ ሰጥ ረጭ በማድረግ፣ ባለብረት ክንድ ሀገር መሆኗን ያስመሠከረችበት ወቅት ነበር፡፡"} {"text": "መ. ስራ አጥ ወጣቶችና ሴቶችን የሙያ ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት ለመገንባትና የውስጥ ቁሳቁስ ለማደራጀት የሚደረግ ወጪ፣የማምረቻና መሸጫ ቦታ ዝግጅት ወጪ፣የገንዘብና ሌሎች ቁሳዊ ድጋፎች፣የስልጠና ማቴሪያል ዝግጅት ግብዓት የሚወጣ ወጪ፤"} {"text": "ማሳሰቢያ-ማንኛውንም ብልሹ ወይም የተበላሹ የ PPTX ፋይሎችን በ መልሶ ከማግኘትዎ በፊት DataNumen PowerPoint Recovery፣ እባክዎ የ PPTX ፋይሎችን ሊያሻሽሉ የሚችሉ ማናቸውንም ሌሎች መተግበሪያዎችን ይዝጉ።"} {"text": "ሠላም ለእናንተ ይሁን:: ዶከትሪን ምን ማለት ነው? ይብራራልኝ....[color=ሠላም\tለእናንተ\tይሁን::\tዶከትሪን\tምን\tማለት\tነው?\tይብራራልኝ....][/color]ሠላም ለእናንተ ይሁን:: ዶከትሪን ምን ማለት ነው? ይብራራልኝ...."} {"text": "ሌላው ጉዳይ የኮንስትራክሽን ውልን አስመልክቶ የሚነሳን ክርክር በግልግል ዳኝነት እንዲያይ በውሉ ላይ የተሰየመው አካል በከሰመ (በጠፍ ወይም በተዘጋ) ጊዜ ክርክሩ በማን ሊታይ ይገባል? የሚለውን ነጥብ ነው፡፡"} {"text": "ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ቤት ውስጥ አንድ አህያና አንድ የቤት ውሻ ይኖሩ ነበረ፡፡አህያው እግርግም ውስጥ ይታሰራል፡፡ ብዙ መኖ በዙሪያው ይቀመጥለታል፡፡ በጣም ጠግቦ ይበላል። ጌታው ደግ በመሆኑ እንደ ልቡ እንዲያናፋም ይፈቀድለታል፡፡የቤት ውሻው ደግሞ ጌታው ከውጪ ሲመጣ በር ድረስ ሄዶ ይቀበለዋል፡፡ ጌታውም…\t"} {"text": "ዓወት፦ ዝሓልየልና መንግስቲ ከም ዘይብልና ኢና ንፈልጥ፡ ሃገር ናይ ዉሑዳት ዝረብሑላ ምቕያራ ኩልና ንፈልጥ ኢና፡ ሞራል ናይ መንግሰቲ ኣሎ ዝብል ስሚዒት ፍጹም የለን፡ ተገዲሱ ዋርድያ ዝወጽእ እኳ ዘየለ፡፡ ብኣንጻሩ ተረፍ ዝተሰደደ ናይ ለውጢ ሓይሊ በየን ይቕልቀል እሞ ምስኡ ብምጽንባር ከመይ ጌሩ ኣንጻር ስርዓት ህግደፍ ብምግጣም እቲ ስርዓት ወዲቑ ናይ ህዝቢ መንግስቲ ብምትካል ደሞክራሲ ዘለዋ ሃገር ትህልዎ ኢዩ ዝሓስብ፡፡"} {"text": ""} {"text": "በድር ጣቢያው ውስጥ በሚጓዙበት ጊዜ ይህ ድር ጣቢያ ተሞክሮዎን ለማሻሻል ኩኪዎችን ይጠቀማል። ከእነዚህ ውስጥ አስፈላጊ ሆነው የተመደቡት ኩኪዎች ለድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራት አስፈላጊ ስለሆኑ በአሳሽዎ ላይ ይቀመጣሉ ፡፡ እንዲሁም ይህንን ድር ጣቢያ እንዴት እንደሚጠቀሙ ለመተንተን እና ለመረዳት የሚረዱንን የሶስተኛ ወገን ኩኪዎችን እንጠቀማለን ፡፡ እነዚህ ኩኪዎች በአሳሽዎ ውስጥ የሚቀመጡት በእርስዎ ፈቃድ ብቻ ነው ፡፡ እንዲሁም ከእነዚህ ኩኪዎች የመውጣት አማራጭ አለዎት ፡፡ ግን ከእነዚህ ኩኪዎች ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ ማውጣት በአሰሳ ተሞክሮዎ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።"} {"text": "ብስጡምን፡ ዓሚቕ ትርጉም ዝሓዘለ ግጥሚ፡ ዝተደርሰት፡ ኣሰር ቀዳሞት ዘየምቲ ዝተከተለ ጣዕምን፡ ቓናን ኣተኣላልያ ድምጺ፡ እዝዩ ማራኪ ኾይን ዝረከብኹዎ፡ ደራፊ ጎይትኦም ነጋሲ ዝተባህለ ስነ-ጥበባዊ ኢዩ። ጊንጢ ዘበለኒ ብመጽር ተፈታውንው ደፍርታት ነይተን ናይ ወኒን ምጙራዕን፡ ደርፍታት፡ ኣድነቒ ናይዚ ብሉጽ ጥበብ ብቑጽሪ ዉሑድ ምዃን ኢዩ።"} {"text": "ከሁለት አመት በፊት “ሕገ መንግስት፤ ዴሞክራሲና ብሔራዊ መግባባት” በሚል ርዕስ በአንድ ጥናታዊ ፅሁፍ ላይ ዙሪያ የቀረበ ዘገባ የአቶ በረከት ስምዖን ስለ ሕገ መንግስቱ የተናገሯትን ዓ.ነገር መነሻ አድርጎ አቅርቧታል። ዓ.ነገር እንዲህ ይላል፡ “ሕገ መንግስታችን በጥልቅ ዴሞክራሲያዊ መሰረት ላይ የተዋቀረ፣ በልካችን የተሰፋ ችግር ፈቺ ሰነድ ነው”"} {"text": "ኢትዮጵያን ከተቆጣጠሩም በኋል ትልቅ ትኩረት ሰጥተው የዘር ማጥፋቱ ሥራ ቀጥለውበታል የተከዜ ወንዝ የኢትዮጵያውያን መቃብር ብንለው ይመረጣል በተከዜ ወንዝ የሚርመሰመሰው አዞ ቀለቡ የአማረኛ ቋንቋ ተናጋሪ የፀለምት ፣የወልቃይት ፣የሰቲት ሁመራ ፣የጠገዴ ነዋሪወች ናቸው ።"} {"text": "መስከረም በሽሮ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው የወጣቶች ማሰልጠኛ ውስጥ በአንድ ጊዜ እስከ 50 የሚደርሱ ወጣቶችን በፕሮጀክት ስታሰለጥን የምታገኘው ገቢ ለሳሙና በሚል በወር የሚከፈላትን 1000 ብር ብቻ ነው።"} {"text": "''በ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ መኖርያውን ትቶ መሰደድ የ ሀገር አደጋ አደለም? ቀይመስቀል የት ነው? የ አደጋ ጊዜና ዝግጁነት ኮሚሽን የሚባል መስርያበት በ 'ብአዴን ' ተተካ? ይህ ሰው ሰራሽ አደጋ አይደለም?'' ወዘተ ጥያቄ።"} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ፈስቲቫል ዝብል ቃል ካብ ቋንቋ ላቲን ዝተወስደ እዩ። ብኻልእ ኣዘራርባ፡ ፌስታ ዝብለ ትርጉም ሒዙ ይርከብ። ፌስታ ክበሃል ከሎ፡ ብዝተፈላለየ ምኽንያት ዝበዓል ፍጻሜ እዩ። ዝኽሪ ኣውደ-ኣመት፡ ናይ ልደት በዓል፡ ዝኽሪ ናይ ቀውዒ፡ ዝኽሪ ናይ ሃይማኖት፡ ከምኡ ድማ ናይ ሓደ ፖለተካዊን፡ ማሕበራዊን ጉዳይ፡ ብምትእኽኻብ ዝበዓል ፌስታ ተባሂሉ ይጽዋዕ። ተሳተፍቲ ፈስቲቫል፡ ነቲ በዓል፡ ኣብ ዓመት-ዓመት የብዕልዎ። ምልክት ህላዌኦም ከምዝዀነ ድማ የረጋግጹ።"} {"text": "የቡሩንዲ የደህንነት ሚኒስትር ቃል አቀባይ ፒየር ኒኩሪኪዬ በመሬት መንሸራትቱ ምክንያት ቤቶቹ ከተደረመሱ በኋላ የህይወት አድን ተግባራት መቀጠላቸውን ተናግረዋል።"} {"text": "ይህ ከዋናው የመሬት ገፅታ ጉብ ብሎ የሚታይ የድንጋይ ክምር “የሰይጣን መንገድ” ተብሎ ይጠራል። ግራኝ አህመድ ከቆሰለበት ግራኝ በር የሚባል ቁልፍ ቦታ በለሳን ተሻግሮ እስከ ወገራ ከ20 እስከ 30 ኪሎ ሜትር የሚያቋርጥ እንደሆነ ይነገራል። በትንሹ ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ እንደሚያቋርጥ ማረጋገጥ ችያለሁ።"} {"text": "በ፲፰፻፩ ዓመት እንግሊዝ ፈርንሳዮችን ከግብፅ ለማስወጣት ከብዙ ጦር ጋራ ሰር ራልፍ አቤሮክሮምቢን ሰደደው። ጀኔራል መኑ የፈረንሳይ ኮማንደር ነበር። አቡኬር ላይ ተዋጉና ሰር ራልፍ አቤሮክሮምቢ ድል አደረገው። ዳሩ ግን እርሱም ራሱ ክፉኛ ቆስሎ ነበር።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ሃይማኖት እንደ ጦርነትና ሽብርተኝነት ባሉት ድርጊቶች መካፈሉ እንዲሁም በልጆች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በቸልታ መመልከቱ ጸሎተኛ የሆኑ ሰዎችም እንኳ “በአምላክ አላምንም” እንዲሉ አድርጓቸዋል።"} {"text": "እንደአዲስ ዘመን ዘገባ ከሆነ፣ ከጧቱ 3፡00 ሰዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ ገነት ጦር ትምህርት ቤት ሲደርሱ የመከላከያ ሚኒስትሩ ክቡር ሌትናንት ጄኔራል መርድ መንገሻ፣ ክቡር የጦር ኃይሎች ጠ/ኤታማዦሩ ሌትናንት ጄኔራል ከበደ ገብሬ፣ የምድር ጦር ዋና አዛዡ፣ ክቡር ሜ/ር ጄኔራል ኢሳያስ ገ/ሥላሴ፣ እና የትምህርት ቤቱ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ኃይሌ ባይከዳኝ ሲቀበሏቸው ሲያይ የተፈጠረበትን ስሜት እንዲህ ሲል መዝግቦታል፤ \"Here, for he first time in my life, I was witnessing black soldiers commanded by black generals applauded by black leaders who were all guests of black head of state. It was a heady moment. I only hoped it was a vision of what lay in future for my own country...\" በዚሁ ታሪካዊ ዕለት ማግስት፣ ንጉሠ ነገሥቱ በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት ባደረጉት የእራት ግብዣ ላይ ተገኝቶ ንጉሠ ነገሥቱን አነጋግሯል። (አዲስ ዘመን፣ የካቲት 3 ቀን 1954 ዓ.ም፣ ገጽ 1) በእራት ግብዣውም ላይ ንጉሠ ነገሥቱ የጉባኤውን ተሳታፊዎች በየተራ ሲያነጋግሩ፤ የሰውዬው ተራ ደረሰና ማነጋገር ጀመረ፤ \"የጦር ስልጠናም መሠልጠን\" እንደሚፈልግ ነገራቸው። ንጉሠ ነገሥቱም የኮልፌ ፈጥኖ ደራሽ ማሰልጠኛን ዋና አዛዥ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ታደሰ ብሩን ጠሩና ሰውዬውን ለሁለት ወራት ያህል በፈጥኖ ደራሽ ማሰልጠኛ ውስጥ እንዲያሰለጥኑት አዘዙ። ሰውዬው፣ በዕለተ ሰኞ የካቲት 5/1954 ዓ.ም፣ በኮልፌ የፈጥኖ ደራሽ ማሰልጠኛ ገብቶ መሠልጠን ጀመረ። እስከ ሚያዚያ 4/1954 ዓ.ም ድረስም በኮልፌ ማሰልጠኛ ጣቢያ እየተመላለሰ ይሰለጥን ነበር።"} {"text": "በፍርድ ቤት ችሎት ስርዓት ላይ የተመለከቱት ህዝባዊ መረጃዎች በሲቪል, በወንጀል, በወንጀል በቤት ውስጥ ግፍ እና በግብር ላይ የተፈጸሙ ሰነዶች, በትልልቅ ግዛቶች እና ትናንሽ ግዛቶች ላይ የሚፈጸሙ ጉዳዮችን, የፍላጎት አለመክፈል, ዋናው ሙግት, ፈቃደኝነት እና የባዕድ አገር ንብረት አሠራሮች ናቸው."} {"text": "ኢኮኖሎጂ የቃል መቀነስ ነው ኢኮኖሚ እና ኢኮሎጂ, ይህ ኒዮሎጂዝም ክሪስቶፈር ኤም በ 2003 ተፈለሰፈ. ክሪስቶፍ መካኒክስ እና ኢነርጂ የተካነ የ ENSAIS 2001 መሐንዲስ ነው ፡፡ Econologie.com ከፀደይ 2003 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ የነበረ ሲሆን ዓላማውም የአሁኖቹን እና መጪውን ትውልዶች ተጠቃሚ ለማድረግ የኢኮሎጂን ፅንሰ ሀሳብ ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ነው ..."} {"text": "የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲም የኢትዮጵያ የቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያሰመዘገበውን እውቅና እያደነቀ ለተቋሙ ሰራተኞችና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ ይላል፡፡"} {"text": ""} {"text": "Le forum የሚገመተው አዲስ ነፃ መዳረሻ ለሁሉም፣ ማለት ላልተመዘገቡት እንኳን ማለት ነው ፡፡ በጣም ከፍ ያለ ትራፊክ እና የአገልጋይ ጭነት ለሚፈቅድ ለአዲሱ አገልጋይ ይህ ሊሆን ይችላል ፡፡"} {"text": "ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የኢትዮጵያን የአለም አቀፍ ኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ደረጃን ለማሻሻል የዩኒቨርሲቲዎችን አቅም አሟጥጦ መጠቀም እንደሚገባ ተገለፀ።\t"} {"text": "10 ሰው ሁሉ ወንድ ባሪያውንና ሴት ባሪያውን አርነት እንዲያወጣ ከእንግዲህ ወዲህም ማንም እንዳይገዛቸው ወደ ቃል ኪዳኑ የገቡ አለቆች ሁሉና ሕዝቡ ሁሉ ሰሙ አርነትም አወጡአቸው።"} {"text": "የአፍ ቅልጥፍና ከአእምሮ ቅልጥፍና፣ የምላስ ርዝመት ከልቡና ስፋት፣ የከንፈር ፍሬ ከሥራ ፍሬ፣ ሥራ ከመቻል ውዳሴ መቻል ይበልጥ በሚወደድበት ማኅበረሰብ ውስጥ ወርቄ ትልቅ ቦታ አለው፡፡"} {"text": "«ትዳር ምን እዳ ነው ትዳር ምን እዳ ነው» ተብሎ ሲዘፈን እንዴት እንዲህ ይባላል? ይሉ የነበሩት ሰዎች ዛሬ ዛሬ እነርሱ ራሳቸው ግጥም እየጨማመሩ መዝፈን ጀምረዋል፡፡ ሥጋ በል ዕጽዋት ገጥመዋቸው፡፡"} {"text": "ወንዶችንና ሴቶችን በተመለከተ ከተጻፉ መጻሕፍት መካከል ከርእሱ ጀምሮ የሚገርመኝ አንድ መጽሐፈ አለ፡፡ ‹‹why Men Don’t have a clue & Women always need more shoes›› ይላል፡፡ ባልና ሚስቱ የመጽሐፉ ደራስያን አላንና ባርባራ ፔዝ የወንዶችንና የሴቶችን ግንኙነት ጤናማና ሰላማዊ ለማድረግ አንዱ ዋናው መንገድ ሁለቱ በነገሮች ላይ ያላቸውን ልዩነት ጠንቅቆ ማወቅና በዚያ ላይ ግንኙነትን መመሥረት ነው ይላሉ፡፡"} {"text": "አንድ ቀን ያለወትሮው ግድያው በምሽት ሰዓት ሊጠናቀቅ ስላልቻለ ዋናው ገዳይ እስረኞቹን ይሰበስብና “ዛሬ ስለመሸ ሄዳችሁ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር እደሩና ነገ በጠዋት መጥታችሁ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ ትገደላላችሁ። አሁን ሂዱ። መልካም ዕድል” ይላቸዋል። በማግስቱ እስረኞቹ ተሽቀዳድመው በመሰለፍ መቃብራቸውን ቆፍረው በተሰጣቸው ትልልቅ መዶሻ አንዱ ሌላውን ገደለ ይባላል። ተረት ወይም የፈጠራ ድርሳን አይደለም። ዴቪድ ማርቲን በኦብዘርቨር ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ያቀርብ የነበረውን ሐተታና ከላይ በርእሱ ያመለከትሁትን የሔንሪ ኪየምባ መጽሐፍ ያነብቡአል።"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": "በነገርሽ ላይ በአንድ የሥራ ቦታ የሚፈጠሩ መልካምም ይሁን ክፉ ነገሮች የሕይወታችን አካል ሆነው ነው የሚቀጥሉት፡፡ ጠባያችንንና አሠራራችንን ይቀርጹታል፡፡ አንቺ ከሥራው ብትለቂም በዚያ ቦታ ያገኘሽው ነገር ግን አንቺን መቼም ቢሆን አይለቅሽም አለኝ፡፡"} {"text": "ከወሎ ወደ ተለያዩ ቀጠናዎች በሰፈራ ፕሮግራም የተወሰዱ ሰዎች ቀድመው ተወልደው ባደጉበት ቀየ ያፈሯቸውን ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ወደ ሰፈራ ጣቢያው እንዲወስዱ አልተፈቀደላቸውም፡፡ የደሳለኝ ራህማቶ ጥናት እንደሚያስረዳው ወሎየዎቹ ለሰፈራ ሲወሰዱ በአካባቢው ለተደራጁ ኮሚቴዎች ንብረታቸውን እንዲያስረክቡና ንብረታቸው በተሸጠ ጊዜ ወደ አሉበት የሰፈራ ጣቢያ ጥሬ ገንዘቡ ይላክላችኋል በሚል በተቻኮለና በግዳጅ ሁኔታ ለኮሚቴዎቹ ንብረታቸውን ሜዳ ላይ ጥለው እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡ ግና ሰፋሪዎቹ ገንዘባቸውን ማግኘት አልቻሉም፤ የቀጠናው ሹመኛና ኮሚቴዎቹ መዝብረውት ተዳፍኖ ቀርቷል (16) ፡፡ እንደ ጥናቱ ከሆነ ለሰፈራ ከተጋዙት ውሥጥ ወሎየዎችና ትግራዮች ለከፋ በደል ተዳርገዋል፡፡"} {"text": "ቅኝት ታማኝ ቅደም ተከተሎች አባላት እንደ ኮንሰርቶች, ልምዶች, የእረፍት ፓኬጆች እና ሸቀጣ ሸቀጦችን በመጠቀም ለሽልማት ያቀርባሉ. በፕሮግራሙ ላይ በመመርኮዝ ብዙ ጨረታዎች በይፋ የሚገኙ ግልጽ ቅናሾች እና ቅናሾችን ያካተቱ ቅጾች ከግዢዎች እስከ የአሁን አማራጮች ቅጾችን ያቀርባሉ."} {"text": "በዚህ ሥርዓት መሠረት አንድ የቼሮቄ ወጣት በምሥራቅ ቴነሲና በሰሜን ካሮላይና ወደሚገኘው የቼሮቄ ደን ተወሰደ፡፡ ፀሐይ እየጠለቀች መሆኑን እያየ ነው የተጓዘው፡፡ አባቱ የዓይን ማሠሪያውን ጨርቅ ይዟል፡፡ ሌሎች ሸኚ የጎሳ አባላት ደግሞ ይከተሉታል፡፡ ጥቅጥቅ ያለውን ደን አቋርጠው ከዛፎቹ ርዝማኔ የተነሣ ፀሐይን ለማየት ወደማይቻልበት ሆድ ውስጥ ገቡ፡፡ ሌሊቱን የማሳለፊያው ቦታ ተመረጠ፡፡ ወጣቱም ዓይኑን በጨርቅ ታሠረ፡፡ ታዛቢዎችም ዓይኑ በሚገባ የታሠረ መሆኑን አረጋገጡ፡፡ ከዚያም አንድ ቦታ እንዲቀመጥ ተደረገ፡፡ በመጨረሻም ሁሉም ሰዎች ተራ በተራ እየተሰናበቱት አካባቢውን ለቅቀው ሄዱ፡፡ ኮቴያቸው እየራቀው እየራቀው ሲሄድ ይታወቀዋል፡፡"} {"text": "ትማሊ ቀዳም ታሕሳስ 18/2010 ካብ ሰዓት 2፡00 – ክሳብ 6፡30 ድ፡ቀ ኩሉ ደላይ ፍትሕን ሰላምን ዝኾነ ኤርትራዊ ኣብ ኮሎምቦስን ሲንሲናትን ካልኦት ንኣሽቱ ከተማታት ኦሃዮን ዝነብር ነቲ ሓያል ቁርን በረድን ተጻዊሩ ብጉዳይ ሃገሩ ክዝቲ ምዕባለ ኮሚሽን ክከታተልን ንመጻኢ ጉዕዞኡ ሓሳቡ ከፍስስን ብኣዝዩ ዘሐብን ቁጽሪ ንርባዕተ ሰዓት ዝኣክል ክዝቲ ዉዒሉ ።"} {"text": "ከተለያዩ ዩኒቨረሲቲዎች ባለሞያዎች እንዲጋበዙ፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም እንዲገኙ መደረጉ፤ መርሐ ግብሩ ግንቦት 11 ከሚከበረው የቅዱስ ያሬድ በዓል ጋር እንዲሠምር መደረጉ፣ ለበዓሉም የተሰጠው ቦታ ሊቃውንቱ ሁሉ ቅኔ ሲያዘንቡበት የዋሉት ጉዳይ ነው፡፡ ቅኔ ልብስ ቢሆን ኖሮ የክልሉና የፌዴራሉ ቢሮዎች እስከ እድሜ ልካቸው የሚሆን ልብስ በሁለቱ ቀን ጉባኤ ያገኙ ነበር፡፡ በበዓሉ መጨረሻ የሐን፣ ማይ ኬራህንና ሙራደ ቃልን ለመጎብኘት መርሐ ግብር መዘጋጀቱ ዝግጅቱን ሙሉ አድርጎት ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": "በተለመደው አባባል “ከእያንዳንዱ ጠንካራ ወንድ ጀርባ.. ጠንካራ ሴት አለች” ሲሉ ሰምተን፣ ወይም አንብበን ሊሆን ይችላል። ማን ከፊት.. ማን ደግሞ ከጀርባ መሆን አለበት የሚለው ግን ለጥያቄ ሲቀርብ አይታይም። “እያንዳንዱ ጠንካራ ወንድ.. ጠንካራ ሴት ከጎኑ አለች” ማለት መቻል አለብን። የቤቱ መሪ፣ የቤተሰቡ ተወካይ.. አባወራ መሆኑ ለድርድር እንኳን የማይቀርብ አድርገን ሳንወያይ መስማማታችን ሀፍረት በማይፈጥርበት አየር ውስጥ ስልጣኔ የለም። አቶ አባወራ ከነባለቤቶ የሚል የተለመደው ጨዋ የድግስ መጥሪያ.. ወይዘሮ እማወራ ከነባለቤቶ ቢሆን ነውር ይሆናል? ወይዘሮ እማወራ እና አቶ አባወራ ተጋብዘዋል.. ቢልስ? ጥንዶቹ ምግብ ሲገዙ ወይም ሲያዙ ሁልጊዜ ወንዱ ከሚከፍልበት.. በቤት ውስጥ ዘወትር ሴቷ ምግብ ከምታበስልበት የልማድ ጥላ ሳንላቀቅ ምሁራን ነን ብንል “እስካልተፈነከትኩ ድረስ ደሜ ሰማያዊ ነው” እንደማለት ነው።"} {"text": "ቢራቢሮ ቫልቭ, ቫልቭ, በር ቫልቭ, ጎማ የጋራ ይፈትሹ, Y strainers በስፋት ውኃ አቅርቦት እና የፍሳሽ ማስወገጃ, የኤሌክትሪክ ኃይል, ለነዳጅ የኬሚካል ኢንዱስትሪ, እኛ በውጭ አገር የመጡ የአፈጻጸም ምርመራ መሳሪያዎች 40 ስብስቦች ጨምሮ etc.Larege ማሽኖች ውስጥ usded የትኞቹ የእኔ ዋና ዋና ምርቶች ናቸው ኢንጂነሮች እና technians cutstomers በእርስዎ ቫልቭ ንግድ ላይ ምርጥ መፍትሄ እንዲያገኙ ሊረዱዎት ይችላሉ here.20 ወደ ቫልቭ ፍተሻ ለማድረግ ጥሩ ድጋፍ ነው."} {"text": "ዓለማየሁ አረዳ (ዶ/ር) በ1943 በአርሲ ተወልደው፣ በአሰላ፣ አዳማ እና በአዲስ አበባ ትምህርታቸውን ተከታትለው የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና በአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ ሥር ይገኝ በነበረው ልዑል በዕደ ማሪያም ት/ቤት ወስደዋል። ዓለማየሁ ከ1960ዎቹ የተማሪዎች ንቅናቄ ጀምሮ፣ እስከ ቅንጅት የደረሰ የፖለቲካ ተሳትፎ ነበራቸው። የኢሕአፓ እንቅስቃሴ…"} {"text": "ብመንግስቲ እትውነን ጋዜጣ ሄራልድ ብወገና፣ ፕረዚደንት ሙጋበ ምስ ምሉእ ጥዕንኡ ብዝብል ኣርእስቲ ኣብ ዘውጽኣቶ መግለጺ፣ እቲ ፕረዚደንት ዓመታዊ ዕረፍቲ ኣብ ዝወስደሉ ግዜ፣ ምስ ጥዕንኡ ዝተተሓሓዘ ወረ ከምዝጋዋሕ ብምጥቃስ፣ እዚ ኣብዚ ሰሙን’ዚ ዝተናፈሰ ወረ’ውን ከም ናይ ዝሓለፈ እዋናት ሓሶት’ዩ ክትብል ገሊጻ።"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰሉስ፡ ኤርትራውያን ኣብ ኣመሪካ/ ኣመሪካና"} {"text": "ይህ ብቻ ሳይሆን አንዳንዶች እንዲያውም በምርጫ ቦርዱ ላይ እምነት የለንም የሚል ክስ ሰንዝረዋል። ስብሰባው ሳይጀመር ከተበተነ በኋላ አስተያየት የሠጡት ወ/ሮ ብርቱካን፤ አዋጁ የጸደቀ በመኾኑ ምርጫ ቦርድ ከዚህ በኋላ በአዋጁ ላይ ምንም ማድረግ የማይችል መኾኑን ገልጸው፤ ሆኖም አሁንም በአዋጁ ላይ ሐሳብ ካላቸው በጽሑፍ ይቅረብ ብለዋል።"} {"text": "ናይ መንግስቲ ኤርትራ ርኡይ ሸለልትነት፥ ኣብዚ ጉዳይ’ዚ፡ መንግስቲ ኤርትራ ንህዝቢ ኤርትራ ዘዋርድ ዘትሕት ኣገባብ ኣካይዳ ክኽተል ጸኒሑ። ክሳብ ሎሚ ፕረሲደንት ኤርትራ ናብ ተለቪዥን ድዩ ወይ ህዝባዊ መድረኽ ቀሪቡ ነዚ ጉዳይ እዚ ብቐጥታ መብርሂ ክህበሉ ኣይተራእየን። ንኢትዮጵያውያን ብኽልተ ኢዱ ኣፍ-ልቡ ተንኪፉ የፍቅረኩም እየ (I love you) ካብ በለ፡ ንዓና እንተወሓደ ብሓደ ኢዱ ኣፍ-ልቡ ተንኪፉ I LOVE YOU ክብለና ትጽቢት ነይሩ እዩ። ክሕብረናን ከተሃዳደኣናን ተስፋ ነይሩ እዩ (እዚ ነቲ ካልእ ኩምራ ጠለባትና ገዲፍካ እዩ፡ ምናልባት የዋህ ትጽቢት ነይሩ ክኸውን ይኽእል)። እዚ ካብ ዘይኮነ ግን፡ ከምቲ ኣብ ላዕሊ ዝጠቐስክዎ፡ ነዚ ሓድሽ መድረኽ ዝበቅዕ ዜናውን ሓበረታውን ዳግመ ውዳበን ክግበር ምተገበኦ። እዚ መሰረታዊ መሰል ናይ’ዚ ክቡር መስዋእቲ ዝኸፈለ ህዝቢ ኤርትራ ስለዝኾነ፡ ሕጂ እውን ክዕረን ክእረምን ኣለዎ። ምኽንያቱ ኣብ ከምዚ ዝኣመሰለ ዓቢ ጉዳይ ሓበረታ እትሕርሞ ህዝቢ፡ ካብቲ መግብን ኦስጅንን ኸሊእካ ኣብ ዕጹው ገዛ ተቐምጦ ፍጡር ኣይፍለን እዩ።"} {"text": "የብሎግ ልኡክ ጽሑፎቻችንን “10 በአውሮፓ ውስጥ ምርጥ ጭብጥ ፓርኮች” ጣቢያችን ላይ መክተት ይፈልጋሉ?? ይችላሉ ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የእኛ ፎቶዎች እና የጽሑፍ እና አንድ ክሬዲት አሁን አገናኝ ይህ ጦማር መመልከቻ. ወይም እዚህ ላይ ጠቅ ያድርጉ: https://iframely.com/embed/https%3A%2F%2Fwww.saveatrain.com%2Fblog%2Fbest-theme-parks-europe%2F%3Flang%3Dam የሰማይ አካላት- (የ ክተት ኮድ ለማየት ትንሽ ወደ ታች ሸብልል)"} {"text": "የተቆረጠ የሚመስለው ይህ ቪዲዮ ለምን ዓላማ እንደተለጠፈ ማብራሪያ የለውም። ይሁን እንጂ የቴዲ አፍሮን ዘፈን በአንድ በኩል እያሳየ ” ትንቢቱን” የሚተርከው ቪዲዮ ላይ የምትታየው ተናጋሪ ይህንን የምትናገረው ከራስዋ ሳይሆን ማሪያም ልካት እንደሆነ አስታውቃለች። ቴዲ አፍሮ አዲስ ዓለም ገዳም ግብቶ መዝፈኑን ሃጢያት እንደሆነ በካፍተኛ ሃይለቃልና ቁጭት ተናግራለች። እናም ” ሁለተኛ ” ስትል ቲዴ ይህንን እንዳያደርግ አሳስባለች። ” ተዋህዶን ልቀቅ” በማለትም አስጠንቅቃዋለች።"} {"text": "ስለ ፕሮጀክቱ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት፣ በ 1-800-823-9230 ይደውሉ። ይህን ድረ ገጽ በሙሉ በ አማርኛ ለመተርጎም፣ ከጫፍ በስተቀኝ ማዕዘን ላይ “Select Language” መደብ ላይ ክሊክ ያድርጉ።"} {"text": "በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፍተኛውን ስኬት ለማስመዝገብ የበቃችው በ2005 እኤአ በፊንላንድ ሄለንስኪ ላይ በረጅም ርቀት ሁለቱም ውድድሮች ኢትዮጵያን ለመወከል በቅታለች:: በ5ሺ ሜትር እና በ10ሺ ሜትር ሁለት ነሐስ ሜዳልያዎቭን ለመጎናፀፍ የበቃችበት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነበር፡፡"} {"text": "በ Trey Gardner ውስጥ በ 2006 የተመሰረተ, GreenGeeks በበርካታ ትላልቅ አስተናጋጅ ኩባንያዎች ውስጥ ካለው ሰፊ ልምድ በማግስቱ ተጠቅሟል. ዛሬ ትሪ እና የእርሱ ልምድ ያላቸው ዋና ባለሙያዎችን የግሪንች ዌይስን ጤናማ, የተረጋጋ እና ተወዳዳሪ ኩባንያ ገንብተዋል."} {"text": "ረቡዕ ከቀኑ አንድ ሰዐት አካባቢ “እባክህ ተነሳና ምሳ እንብላ” የሚል የሁለት ሰዎች ድምጽ ተራ በተራ ጆሮዬ ዉስጥ ገባና እንቅልፌን ሰለበዉ. . . መነሳት ባልፈልግም በልቤ ትግሉ ተጀመረ አልኩና ከተጋደምኩበት ቀና አልኩ። ፊት ለፊቴ ቆመዉ ተነስ እያሉ የሚጨቀጭቁኝ የትግል ጓደኞቼ ነአምን ዘለቀና ብርሀኑ ነጋ ነበሩ። ምሳ ላይ ተቀምጠን እነሱ የሚያወሩት ወደ ኤርትራ በረሃዎች ሰለሚደረገዉ ጉዞ ሲሆን እኔ ደግሞ በወጣትነቴ ስለማዉቃት የአስመራ ከተማ ነበር። አስመራን ትቼ ከነሱ ጋር እንደነሱ ማሰብ ሞከርኩ . . . አሁንም አሁንም ሞከርኩና ሲያቅተኝ ተዉኩት። በተለይ ምሳ የበላንበት ካራቨል ሬስቶራንት ዉስጥ በወጣትነቴ ብዙ ትዝታዎች ነበሩኝና ጭራሽ ምግቡን ትቼ በምናብ ወደ ወጣትነቴ ሽምጥ ጋለብኩ። ባር ኡጎ፤ ባር ቱኔል፤ ባር ፀአዳ ፈርስ፤ ባር እምባባና የባቢሎን ጋጋታ እንዳለ ፊቴ ላይ እየመጡ ተደቀኑ። ቀና ስል ነአምንና ብርሀኑ . . . አትበላም እንዴ አሉኝ። ወደ ኋላ ሽምጥ ያስጋለበኝን ፈረሴን ልጓም ያዝ አደረኩና ካሁን በኋላ ወደፊት ብቻ ብዬ ከሁለቱ ጓደኞቼ ጋር በአካልም በመንፈስም ተቀላቀልኩ።"} {"text": "መስከረም 26 ቀን፦ ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ከ1870 ዓ.ም. ጀምሮ በጥብቅ ግዛትነት ያስተዳደረችው የኦቶማን መንግሥት ክፍላገር የሆነው ቦስኒያ «በይፋ» ወደ ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ተጨመረ።"} {"text": "አገልጋይነት በቤት-ዕቃዎች ዙሪያ በተደረጉ ብዙ ገላጭ ጥናቶች ውስጥ የበለጠ ዋጋ ያለው ሲሆን በተለይም በ20ኛው አግማሽ፣አገልጋይነት ለሁሉም ንድፎች መነሻ ነጥብ መሆን እንዳለበት ካወጀው ከተግባራዊ የህንፃ ጥበብ መነሳት በኃላ በበለጠ እየተተገበረ የመጣ ነው። ሞብሊንስቲቱቴት የተባለው የቤተ-ዕቃዎች ጥናት ማዕከል በ1967ዓ.ም የተመሰረተባት ስዊድን በተግባር ለማዋል ፈርቀዳጅ ስትሆን የጥናት ማዕከሉንም በዋናነት በራሷ ፋይናንስ አቋቁማለች። የመጀመሪያዎቹ የስራ-ዕቅዶች የስነምቾትን ሁኔታ እና ልኬት ላይ ትኩረት ያደረጉ ሲሆን በነዚህ ጥናቶች መሰረት ማሳሰቢያዎች(ምክሮች) ተሰጥተዋል፤ በደምብም ተሰራጭተዋል። ከዚህ በታች ያሉት አጠቃላይ ለቢሮ ወንበሮችና መፃፊያ ጠረጴዛዎች የስነ-ምቾት መስፈርቶችን የሚያሳዩ ነጥቦች ናቸው።"} {"text": "ሃና ውን ብሥርዓት ዓቢያ ንኣካለ መጠን ምስ በጽሐት፡ ካብ ነገደ ይሁዳ ንዝተወልደ ክቡር ጻድቕ 'ኢያቄም' ኣመርዓውዋ። ሃናን ኢያቄምን ብሓደ ክነብሩ ውላድ ኣይነበሮምን። በዚ ምኽንያት እዚ ኸኣ ውላድ ክህቦም ኵል ሳዕ ናብ እግዚአብሔር ይልምኑ ነበሩ። ሓደ መዓልቲ ናብ ቤተ እግዚአብሔር ብምኻድ ብሓባር “ወዲ እንተወለድና ሓሪሱ ኵዒቱ የብልዓና ኣይንብልን ንቤተ እግዚአብሔር የገልግል፥ ጓል ውን እንተኾነት ማይ ቀዲሓ መሶበ ወርቅ ሰፍያ ተገልግለና ኣይንብልን ንቤተ እግዚአብሔር ተገልግል” ኢሎም ተማባጽዑ። ኣብ ዘመኖም ዝነበረ ካህን ዘካርያስ’ውን ኣብ ቅድሚኦም ደው ኢሉ ጸሎቶም ኣዕረገሎም፡ “እግዚአብሔር ጸሎትኩም ይስማዕ፣ መብጽዓኹም ይፈጸመልኩም” ክብል ጸለየሎም።"} {"text": "ራዲዮ ቫቲካን ብሓጺር ሞገድን ብኤፍኤምን ብዳብን ብስነ ኣሓዛዊ ዕደ ጥበብ ብዝተራቐ ሓድሽ መጋበርያታትን ብጥቓም ብመርበብ ሓበሬታን ኣቢሉ መደባቱ ዘቕርብ እዩ፡ ከምቲ ቅዱስ ኣቦና ዝብልዎ ናብቲ ወሰናስን ሃገራትን ህልውናን ይበጽሕ ከም ኣብነት እውን ኣብ 2018 ዓ.ም. ኣብ ኒጀር ተጨውዮም ዝነበሩ ኣብ 2020 ዓ.ም. ናጻ ዝተለቁ ኣባ ፒየርልዊጂ ማካሊ ከምዝበለዎ፡ ኣብ ኢድ ጨወይቶም እንከለዉ ራድዮ ተዋሂብዎምን ብሓጺር መጐድ ኣቢሎም ራዲዮ ቫቲካን ይከታተሉ ከምዝነበሩን ራዲዮ ቫቲካን ዘስተንፍስሉ መስኮት ከምዝኽኖም ይምስክሩ፡ ቅዱስ ኣቦና ንበዓለ ጰራቅሊጦስ ዘዕረግዎ መስዋዕተ ቅዳሴ ከምእተኸታተሉን መደባት ራዲዮ ቫቲካን ብቋንቋ ፈረንሳን ጣልያንን ይከታተሉ እውን ከምዝነበሩ ይሕብሩ፡ እዚ ታሪኽ እዚ ምስ ተሓበረና ናብ ኣፍሪቃ ዝፍነው መደባትና ብሉጽ ክኸውን እውን ኣተባቢዑን ኣብዚ ኪደት’ዚ እውን ንርከብ።"} {"text": "ቀዳማይ ሚኒስትር ነበር ኣይተ ሃይለማርያም ደሳለኝ፡ መዝነቶም ብገዛእ ፍቓዶም ምስለቐቑ፡ ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ ኣቦ መንበር ኢህወዴግን ቀዳማይ ሚኒስትር ኢትዮጵያን ኮይኑ ተመዚዙ። \"ኣብ ዝሓለፈ ሓደ ዓመት እታ ሃገር ናበይ ይወስዳ ኣሎ\" ዝብል ናይ ብዙሓት ሕቶ እዩ።"} {"text": "ረብቃ ለችው እውነት ነው እኔ ራሴ እንደህ አይነት ስራ የሚሰርት አይቼ ባናግራቸው የራስሽን ኑሮ ኑሪ ምን አሳየሸ እኛን ነው የተባልኩት ያውም ከተጨባጭ መረጃ ጋር ታይተው"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": ""} {"text": "ሆኖም በዋና ከተማው የሚገኘው የዴንማርክ ትልቁ ካሲኖ ፡፡ የተከፈተው እ.ኤ.አ. በ 1990 በአዲሱ ዓመት ዋዜማ ሲሆን በአገሪቱ ውስጥ የመጀመሪያው የሕጋዊ የቁማር ማቋቋሚያ ተቋም ነበር ፡፡ ከፍተኛውን የካሲኖ መዝናኛ ምርጫ ከፈለጉ ከዚያ ወደ ኮፐንሃገን መፈለግ መጀመር ያስፈልግዎታል ፡፡ በርካታ በደርዘን የሚቆጠሩ የጨዋታ ጠረጴዛዎች እና ከመቶ በላይ ቦታዎች እርስዎ ለሚወዱት ጨዋታ እንዲያገኙ ያስችሉዎታል። በነገራችን ላይ ትልቁ የፓርኮች ዝግጅቶች ብዙውን ጊዜ በዚህ ተቋም ግድግዳ ውስጥ ይደራጃሉ ፡፡ ካሲኖቹ በአንዱ ምርጥ ሆቴሎች ውስጥ በአንዱ በ Radisson Blu Scandinavia ዋና ከተማ ውስጥ ይገኛሉ."} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "እንደሚባለው “ አንተ እገለ ሚኒስተር፡ ይህች ቃል የት ነው ያገኘሃት? ብሎ እንደጠየቀው እና ያኛው ሚኒስተር ደግሞ “ በእንግሊዝ መዝገበ ቃላት አታገኘውም: እኔ ቃላቶቹን የሚለቃቅመው “ከ እንሳክሎበዲይ” ነው ብሎ መለሰት።"} {"text": "እንጓዕ ብሰላም መጻኹም LYR-TV \"ማእለማ \" ኣጀማምራኣ ብጣዕሚ ዓሚቕ ከም ውቅያኖስ ብስሕለት ተሕልፍ ትምህር ተአንፍት ኣላ ብጣዕሚ ፈትየያ ኣጆኩም ጽቡቕ ስራሕ።"} {"text": "የተከሳሽ ጠበቃ የመከላከያ መልሱን ለማሻሻል አቤቱታ ቢያቀርብም በስነ ስርዓት ህጉ መሰረት የክስ አቤቱታ እንጂ የመከላከያ መልስ ማሻሻል አይፈቀድም በሚል ምክንያት ውድቅ ተደረገበት፡፡ ጠበቃው በዳኛው አላዋቂነት በግኗል፡፡"} {"text": "በዘመናችን ወረርሽኝን በጣም አስጊ ከሚያደርጉት ዋናዎቹ ምክንያቶች አንዱ፣ ረጅም ርቀትን ባጭር ጊዜ ውስጥ በፈጣን ጉዞ ማዳረሱ ነው፡፡ ዝግምተኛ ሊባል የሚችለው የመርከብ ጉዞም፣ በአንድ ጊዜ በሽዎች የሚቆጠሩ ተሳፋሪዎች ይዞ ስለሚጓዝ ለወረርሽኝ አመች ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ ሌላው ዋናው ምክንያት በዘመናችን የተከሰተ፣ በተለይ በታዳጊ አገሮች፣ ተፋፍጎ መኖር፣ እንዲሁም የፀጥታ መደፍረስ ነው፡፡"} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ብዛዕባ እዞም ሓለዋቶም ዘይተፈልጠ ስደተኛታትን ፍልሰተኛታት ‘እቶም ዝጠፍኡ ፍልሰተኛታት’ ዝብል ፕሮጀክት ኣዳልዩ’ሎ። እዚ ፕሮጀክት ብምትሕብባር ዓለም-ለኸ ትካል ስደተኛታት(IOM) ንዓለም-ለኸ ኮሚሽን ጉዳይ ዝጠፍኡ ሰባት ዝተዳለወ ኮይኑ ኣብ ጥቅምት 3,2013 ዓ.ም.ፈ ዝጀመረ ኾይኑ ምስ ምጥሃል ሂወት ልዕሊ 360 ተሳፈርቲ ዘጥፈአት ጀልባ ኣብ ከባቢ ላምፓዱሳ ዝጀመረ’ዩ። ኣብቲ ሽዑ እዋን መብዛሕትኦም ግዳያት ኤርትራዊያን፡ሶማልያዊያን ጋናዊያን ኮይኖም እታ መርከብ ካብ ወደብ ሚስራታ- ሊብያ ምብጋሳ ዝዝከር ኮይኑ ብምቅጻል’ውን ካልእ መርከብ አብ ተመሳሳሊ ቦታ ድሕሪ ቁሩብ መዓልታት ብዘጋጠማ ምጥሓል ካልኦት 30 ሰባት ሞይቶም’ዮም።"} {"text": "ተሰብሳቢ, የሚያበሳጭ እና የሚጣፍጥ \"ሥርዓት\" ነው, በቅርቡ ተስፋ የተጣለ ነው. በሚነሳበት ጊዜ 24 ሰዓት የመኝታ አገልግሎት አለው, ሪዩ የፈርግስ እንግዶች በአጎራባች ሪዮ ሞንቴስኬ ቤይ በሶስት ምግብ ቤቶች ውስጥ ይመገባሉ."} {"text": "(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የገንዘብ ኖት ቅያሪ የኢኮኖሚ መዛባትን በማስተካከል ፖለቲካዊ መረጋጋትን ይፈጥራል አሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር..."} {"text": "የኢትዮጵያ ህዝቦች ከሁለት ዓመታት በፊት ግንባራቸውን ለጥይት፣ ደረታቸውን ለጦር ሰጥተው አደባባይ የወጡት የይስሙላ ፌዴራሊዝም ወገባቸውን አጉብጦት፣ ተስፋቸውን አጨልሞት ነው፡፡ ጥቂቶች ዜጎችን እያፈኑና እነርሱ እየከበሩ መምጣታቸው ቁጣቸውን አገዘፈው፡፡"} {"text": "7. ብዘይካ እቲ ንኹሉ ውልቀሰባትን ውድባትን ዝግባእ ናይ ምስታፍ መሰል ምግላጽ ካልእ ናይ ሕሉፍ ታሪኽ ተንታን ኣዎንታዊ ከምዘይከውንን፡ እንተተደልዩ ግን ሰነዳትና ከነቕርብ ድሉዋት ምዃናን ሓቢርና።"} {"text": "8.\tከውጪ በሚገቡ መኪናዎች ላይ ከ150% በላይ ታክስ ለምን ተጫነ? ይህንን ታክስ በመቀነስ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ መኪናዎች እንዲገቡ ነምን አይደረግም? የአዲስ አበባን አየር እርስዎም ከህዝቡ ጋር የሚተነፍሱት ነው፡ የሚያሳምም አየር ነው።"} {"text": ""} {"text": "ማስታወሻ: የሚናገሩት ቋንቋ ኣማርኛ ከሆነ የትርጉም እርዳታ ድርጅቶች፣ በነጻ ሊያግዝዎት ተዘጋጀተዋል፡ ወደ ሚከተለው ቁጥርይደውሉ 1-800-547-2927 (መስማት ለተሳናቸው (TTY: 711)"} {"text": "በሀገራችን እውቅ እውቅ ኮሜዲያን እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ (ሀገር ፍቅርና ብሔራዊ ቴአትር)፣ ተዋናይ አበራ ጆሮ (ሀገር ፍቅር ቴአትር)፣ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ ፣ ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሣ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ዛሬ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ (ነፍሱን ይማረውና!) በህይወቱና በመድረክ ላይ ከተጫወታቸው…\t"} {"text": "አርጣባን « የኤቅባጣና ከተማው ሰባሰገሉ አርጣባን ነኝ የይሁድን ንጉስ ፥ ታላቁን ልዑል ፥ የሰው ልጅ ሁሉ ታዳጊውን ለመፈለግ ወደየሩሳሌም ነው የምሄደው » በማለት መለሰለት ።"} {"text": "ነፍሱን ይማረውና ሀገራችን ካፈራቻቸው የቅርብ ዘመን ገጣምያን አንዱ ደበበ ሰይፉ ‹ከአኩስም ጫፍ አቁማዳ›› የሚል ግጥም ነበረው ፡፡በዚህ የኢትዮጵያዊነት ፍቅርና መነሻውን በውብ ትረካ በገለጠበት ግጥሙ ላይ እንዲህ የሚሉ የመዝጊያ አካባቢ ስንኞች አሉት፡፡"} {"text": "ጥር 26 ቀን 2013 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሃያ አራት ቀበሌ እየተባለበሚጠራውአካባቢ በምዕራፈ ሰማዕታት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱና የቦሌ ክፍለ ከተማ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የደብሩ ካህናትና የተጎጅ ቤተሰቦች በተገኙበት የአንደኛ ዓመት ዝክረሰማዕታት በዓል ተከብሮ ውሏል፡፡ ቤተ ክርስቲያን በሥጋ የተለዩ ምዕመናኗን […]"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": ""} {"text": "ስለፍቅር ደግሞ እንዴት ጻፈ? ብለን እንጠይቅ፡፡ መቼም ፍቅር በትግልም በጦርነትም ውስጥ የሚወለድ ምትሃት ነውና አይቀርም፡፡ ”ምሽትና ፍቅር” በሚለው ግጥሙ እንዲህ ብሏል፡-"} {"text": "አንድ ሰው በማይተረጎም ልሳን በሚናገርበት ጊዜ እርሱም ሆነ ጉባኤው የሚነገረውን ቃል ስለማይሰማ ሊታነጽ አይችልም። ሊባረክም ሆነ ሊማር አይችልም። ነገር ግን ትንቢትን በሚናገርበት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ሌሎችን እንዲያበረታታና እንዲያጽናና ይጠቀምበታል።"} {"text": ""} {"text": "በፊት “ጃንጃዊድ” ይባሉ የነበሩት አሁን ፈጥኖ ደረሽ የሚባሉት ኃይሎች ወንጀል ፈጽመዋል ከሚባሉት መካከል ናቸው። ካለፈው ሰኞ አንስቶ በመዲናይቱ ካትርቱም በርካታ ተቃዋሚዎችን ገድለዋል ተብሎ እንደሚታመን አምነስቲ ጠቁሟል። ከተቃዋሚዎቹ ጋር ግንኙነት ያላቸው ሀኪሞች ከ100 በላይ የሚሆኑ የተቅውሞ ሰልፈኞች ተግድለዋል ይላሉ።"} {"text": "ተጠርጣሪዎቹ የሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም. ከፍተኛ አመራሮች ግድያን በማቀነባበርና በመሳተፍ ተጠርጥረው፣ በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበው በፀረ ሽብርተኝነት ሕጉ 28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተጠይቆባቸው ቢፈቀድም፣ ፖሊስ በተሰጠው ጊዜ ምንም ዓይነት ማስረጃ ሊያቀርብባቸው ባለመቻሉ፣ ፍርድ ቤቱ ሰፊ ትንታኔ በመስጠት በዋስ እንዲለቀቁ ውሳኔ ሰጥቶ እንደነበር ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አስረድተዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በጠበቆቻቸው አማካይነት ነሐሴ 15 ቀን 2011 ዓ.ም. ባቀረቡት ክርክር እንዳስረዱት፣ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረቡት የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዝርዝር ትንታኔ በመስጠት ለደንበኞቻቸው የጠበቀላቸውን ሕገ መንግሥታዊ የዋስትና መብት፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያላግባብ ስለነፈጋቸው ነው፡፡ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሕገ መንግሥታዊ የሆነውን የዋስትና መብት የነፈጋቸው፣ ተቋሙን በማይመጥንና የዳኝነትን ብቃት ግምት ውስጥ ሊያስገባ በሚችል ሁኔታ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ይኼውም አንድ የፀረ ሽብር ተግባር ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረ ዜጋ በፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 20 (3) ድንጋጌ መሠረት ምርመራ ሊፈቀድበት የሚችለው 28 ቀናት ሆኖ ተደንግጎ እያለ፣ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በደንበኞቻቸው ላይ የተሰጠው የምርመራ ጊዜ 42 ቀናት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ይኼ ደግሞ የሕጉን ድንጋጌ ከመጣሱም በላይ፣ ምንም ዓይነት ማስረጃ ያልቀረበባቸው ተጠርጣሪዎችን ከሕግ አግባብ ውጪ እንዲታሰሩ ማድረግ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡"} {"text": "ዱሁልባሃንቴ በሚባለው ነገድ ውስጥ ሁለት የተለያዩ ቡድኖች ሚሊሽያዎች ትናንት ሰኞ ጠዋት ያነሱ ሲታኮሱ የቆዩት በመሬት ባለቤትነትና በቂም በቀል ምክንያት መሆኑን ነው የገለፁት።"} {"text": "ዳኒ አንተ በጥሩ ሁኔታ በግልጽና በማያሻማ መንገድ እህሉን ከአርሙ መለየት እንደሚገባ አስቀምጠኸዋል። በዚህ ረገድ ከምሁር እስከ ለቂቅ ከላይ እስከ ታች ያለ የድርጅትና የመንግስት ባለስልጣናት በቀና መልኩ በመረዳት ሁሉም ቢረባረብ አረሙን ከስሩ መንግሎ ለመጣል ብዙ ጊዜና ጉልበት የሚጠይቅ አይመስለኝም።"} {"text": "በእንዲህ ያለ ወቅት ንግድን ዝም ብሎ ማቆም፣ ዋጋ በድንገት መጨመር የህግ ተጠያቂነትን ያስከትላል፡፡ ነገር ግን አሁን ባለው አፈጻጸም ህጉ በሚገባ እየተተገበረ አለመሆኑን እያስተዋልን ነው፡፡ እንዲሁ “ይሄን ያህል ነጋዴዎች ሱቃቸው ታሸገ” ሲባል ነው እንጂ በፍ/ቤት ተቀጡ የሚለውን እየሰማን አይደለም፡፡"} {"text": "በሁለተኛው ምድብ ያሉት ደግሞ ኢ-መደበኛ በሆነ መንገድ ሰዎችን የሚያዘዋውሩና ድንበር የሚያሻግሩ የኮንትሮባንድ ነጋዴዎች ናቸው፡፡ እነዚህ አዘዋዋሪዎች ሰዎችን በቡድን ከአካባቢ ደላሎች ተቀብለው ለሌሎች ተመሳሳይ አዘዋዋሪዎች በማስተላለፍ በቅብብሎሽ የሚያደርሱ ናቸው፡፡"} {"text": "እቲ ሰሎሞን ንእግዚኣብሄር ዝሰውኦ መስዋእቲ ምስጋና ኸኣ ዕስራን ክልተን ሽሕ ብዕራይ፡ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ከኣ በጊዕ ሰውኤ። ነታ ቤት እግዚኣብሄር ንጉስን ኲሎም እስራኤልን ኰይኖም ከምዚ ገይሮም ቀደስዋ፡"} {"text": "“ወጣቱ ትውልድ በዓድዋ ላይ በደም ማኅተም የታተመውን አንድነት ጠብቆ ሀገርን የማሻገር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ዳኝነት አያሌው March 2, 2021"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ኦሮሞ ከማንም የበለጠ ታሪክ ያለው ህዝብ ነው። የታሪክ አንጋፋ ሆኖ ዘመድ አልባነት የሚባል ነገር የለም። ተስፋዬም እንደ ህሳይያስ ሁሉ ኦሮሞን ስለ ከዳ ህዝባችን በቆራጥነት መታገላችንን አናቋርጥም። ድል ለኦሮሚያውያን !!"} {"text": "የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በሞቃዲሾ እየታየ ያለው ያለመረጋጋት እንደሚያሳስበው ገለፀ፡፡ ኢጋድ በሶማሊያ የፖለቲካ መረጋጋት እንዳይፈጠር የሚደረገው ወከባ ተገቢነት የሌለው ነው ሲል ኮንኗል፡፡ እየታየ ያለው ያለመረጋጋት ሀገሪቷን ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ላይ ጥላ ሊያጠላ እንደሚችልም አሳስቧል፡፡ በሀገር ግንባታ፣ ሀገሪቷ በምታካሂደው ምርጫ እና ሽብርተኞችን መዋጋት ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችልም ነው ኢጋድ የገለፀው፡፡ ፖለቲከኞችም ነገሮችን ከማባባስ የሶማሊያን ህዝብ ያማከለ ሰላማዊ፣ ነፃ እና ተአማኒነት ያለው ያልተጓተተ ምርጫ ለማካሄድ ውይይት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል፡፡"} {"text": "ዳኔ ሰላም ለአንተ ይሁን፤ ሁሉን መልእክቶችሕን አድናቄሕ ነኝ ፤ ከዜያም አልፎ ጌታ በፈቀደ ም ብዙ ለሔወቴ የሜጠቅመኝም ተምሬበት አለሁ ተባረክ።የከአሁኑ ጽሑፍሕ ግን የመሰለኝ ፌት ለፌት ቁመህ የምታወራ ነው ። እውነትም ከላይ ተሰጥቶሐል ። ግምትሕ ልክ ነው። ለካስ እኛ የሞላልን ሴመስለን፤ ከአገሩ ከባሕሉ ስንርቅ ፤ አውቀቱም ገንዘቡም ሴሞላ ለካስ እኛ እንደዜሕ ነን? አብይ ጾም መጠጥ ሳይቀምስ ቅዳሴ የሜያስቀድስ የነበረ ሰው ወንዝ በመሻገሩ ምክንያት ድሮም ለሰው ስል ነው ቤላቸሑ አያድርስ አትሉም? በሶስት አይነት ስም ባሉዋን ስትጠራ የነበረች ባልተቤት ሰማሕ ወንደም እሱን እንዲሕ ...እያለች በመብቴ ነው ሽፋን የከረመ ትዳር ሴናድ አልየም ሴንገዳገድ ማየት የተለመደ ሁንዋል ከዜያም ታልፎ እኛው ባሳየናቸው ፈለግ የልጆቻችንን ዘለቄታ ቆም ብለን ካሰብነው ከወዲሁ ደረት ያሰመታል። የሜገርመኝ ላይ ታች ተብሎ አምጥተህ ፤አልብሰሕ ፣ አጉርሰህ ብሎም አስተምረሕ ጠቅልሎ ማስረከብ ይሕንንስ ምን ትሉት አላችሁ? እንደኔ የዜሕ ሁሉ መንሴኤው ዳኔ እንዳለው እኛው ነን። እርስ በርሳችን ብንጠያየቅ ፤ በእምነታችን ብንገለምስ ፤ ግሩም ባሕላችንን ጣል ጣል ባናረግ .ወ. ዘ ተ ሁሉ ነገር ሙሉ በሙሉ ባይሆንም መልክ ይኖረው ኖሮ ይሆናል ብየ አምናለሑ። አባቶች ካለጯማ የወጣሕበትን አገር በጯማ መመለስ ይቸግራል ይላሉ። የስደት ነገር ጉዱ ብዙ ነው ። የድንግል ልጅ ይርዳን! አንተንም በሰላም ይመልስሕ።"} {"text": "– ንዓይ፡ ለውጢ ማለት እወንታዊ ዝኾነ ዓይነታዊ ምቅይያር ምምጻእ ማለት እዩ፡ ከም ሃገርን ህዝብን ኣብ ታሪኽና ዘመዝገብናዮም ኣኽራዕቲ ዓወታት ጽቡቕ ገይርና ጨቢጥና ንቕድሚት ምቕጻል ማለት እዩ፡ ምስጓም ማለት እዩ፡ ክሉ-ጎናዊ ማለት እዩ፡ መንግስቲ ምቕያር ማለት ጥራይ ኣይኮነን።"} {"text": ""} {"text": "ይህ የማኦ ሴቱንግ “ዲያሌክቲክስ” ቀስ ብሎ የወጣቱን አንጎል ይዞ ባሪያው ከአደረገ ወዲህ፣ ሁሉ ነገር ተጓቶና ተደበላልቆ ማሰሪያ ሳያገኝ አሁን ያለንበት 21ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ ተከትሎን መጥቶአል።"} {"text": "ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ወጣት ምሁራን የመጀመሪያ የሁለተኛና የሶስተኛ ዲገሪ ማሟያ ጥናታቸውን በቤተ ክርሰቲያን ዙርያ ማድረግ እየተለመደ መጥቷል፡፡ አንድ ወዳጄ ታዲያ ጥናቱን በቤተ ክርስቲኒቱ ዙሪያ ማድረግ ፈልጎ የመነሻ ችግር (statement of the problem) ማግኘት ይቸገረው እና ፕሮፌሰሩ ዘንድ በመሄድ የገጠመውን ችግር ይነገራቸዋል፡፡ መምህሩም «እንዴት የመነሻ ችግር ታጣለህ? ቤተክስቲያን ማለት በራሱ ችግር አይደለም ወይ?» በማለት መልሰውለታል፡፡ አሁን አሁን ከችግሮቹ ብዛት፣ ስፋት እና ጥልቀት የተነሳ «ቤተ ክህነት» ማለት «ችግር» የማለት ያህል ሆኗል፡፡"} {"text": "የአንድነት ህብረትን መረጠ። ዘርን ትቶ ሀገር አስቀደመ። እናም የኦሮሞ ደም የሌለው ተባለ። ኦሮሞው አብይ ሲገዛ ሶማሌ አጋር አይባልም። ጋምቤላም ሚኒስትር ይሆናል። ሙስጠፌስ የኦሮሚያ ፕሬዚደንት፣ ሽመልስ የጉሙዝ አስተዳዳሪ ቢሆን ምን ችግር አለው? ሁሉም የሁላችን አገር አይደለ? በወያኔ የሰፈር አጥር ታጥረን ስንት ዘመን ልንኖር ነበር። አንድነት ለኛ ይበጀናል።"} {"text": ""} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የተተኪውን ደህንነቱ በተጠበቀ መቀበያ ሳጥን ውስጥ ለመግባት ስልጣን ካልተሰጠዎ, ልዩ አስተዳዳሪን ለመጠየቅ ለጥያቄዎን ማቅረብ ይችላሉ. ደህንነቱ የተጠበቀ ማስያዣ ሳጥን እና ትዕዛዝ ውስጥ ለመግባት ልዩ አስተዳዳሪን ማመልከቻ ማቅረብ."} {"text": "ከእነዚህ የጭንቀት ችግሮች በአንዱ የሚታገሉ ከሆነ ወይም ምልክቶች ሊያጋጥሙዎት ይችላሉ ብለው ካመኑ ታዲያ ስለ ሁኔታዎ ከሐኪምዎ ወይም ከሕክምና ባለሙያዎ ጋር መነጋገር ይኖርብዎታል ፡፡ የሚያስጨንቁ ስሜቶችዎን ሊቀንሱ የሚችሉ በእነሱ እንክብካቤ ስር ሊወስዷቸው የሚችሉ ንቁ እርምጃዎች አሉ።"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የ LED flood flood 26 ዋ 48 ወራታ የሌለበት ውሃ መቆጣጠሪያ ግድግዳ አምፖል አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "ችግሩ መንግሥት በሕጉ መሠረት ብቻ እንዲፈታ ያደርጋል ወይንስ በሥነ ሥርዓት ሕጉንና ሕጉ ብቻ ለሚለው— ያለፈው ዓመት ልምድ እንድሳየን—ከሆነ ዐቢይ አሕመድ ዓሊ የሥልጣን ርሃብተኛ ስለሆነ ሃገሪቱን ገና ብዙ ያምሳታል! https://t.co/JYXnI0e5oB"} {"text": "የ LED ዋነኛ አመታት የእንቆቅልሽ ፍሰት 3 ዎ 5 ዎ 7 ዊ 12 12 15 w 18 w 24 rec. ( የ LED ዋነኛ አመታት የእንቆቅልሽ ፍሰት 3 ዎ 5 ዎ 7 ዊ 12 12 15 w 18 w 24 rec )\t"} {"text": "ለአደጋ ተጋላጭነት ባለሞያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትናንትናው እለት በኤጄር ወርልድ ጋዜጣ በታተመው የመጀመሪያ ግምት መሠረት የመድን ዋስትናው የመድን ዋጋ 34,6 ቢሊዮን ዶላር (25 ቢሊዮን ዩሮ) ሊደርስ ይችላል ፡፡"} {"text": "ፕረዚደንት ቱርኪ ኣብ ሱዳን ድሕሪ ዘካየዶ ታሪኻዊ ዑደት፣ ቱርኪ ኣብ ሱዳን ወትሃደራዊ መዓስከር ንምህናጽ መደብ ከምዘለዋ ከምዝተገልጸ ዝዝከር ኮይኑ፣ ካብቲ ዕለት እቲ ጀሚሩ ምትፍናን ሱዳንን ግብጽን ሰማይ ዓሪጉ’ዩ ጸኒሑ።"} {"text": "በርግጠኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድሉ ኖሯቸው እንኳን ኢንተርኔት የማይጠቀሙ ሴቶች ታውቃላችሁ። ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሌሎች የአፍሪቃ ሃገራትም ተመሳሳይ ሁኔታ ይስተዋላል። ሴቶች ከወንዶች ጋር ሲነፃጸር አፍሪቃ ውስጥ እንብዛም የኢንተርኔት ተጠቃሚ አይደሉም። ለምን?"} {"text": "ምናልባት የአመለካከት ለውጥ፣መተማመን፣ የአገር ፍቅርና ተጠያቂነት ካዳበርን ልንወጣው እንችላለን:: ካልሆነ ግን ወቃሽ ተወቃሽ ሆነን እንኖራለን እንጂ የሚፈፀመው ትንቢት አልመኝም::"} {"text": "እኛም ሆን ቴክኖሎጂያችንን የሚጠቀሙ አጋሮቻችን ለምሳሌም ኩኪዎችን የምንጠቀመውና መረጃዎችንም የምንሰብስበው የሚፈልጓቸውን መረጃዎችና ማስታወቂያዎች ቅድሚያ እንዲያገኙዋቸው በማሰብና አግልግሎታችንም የተሻለ እንዲሆን ነው። እባክዎ መስማማትዎን ያሳውቁን Find out more."} {"text": ""} {"text": "ለዛሬ አምስት ፓርቲዎች ተዋህደው የመሰረቱትና በቅርቡ የኢዴፓ እና ኢሃን አመራርና አባላት የተቀላቀሉት የህብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር የሆኑት አቶ ግርማ በቀለ፣ ከጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ እንዲህ አጠናቅረነዋል፡፡"} {"text": "• የሳተላይቷ ጠቅላላ ከሸብደት 72 ኪሎ ግራም ሲሆን ነገ ታሕሳስ 10/2012 ከማለዳው 12 ሰዓት ከ21 ደቂቃ ከቻይና ዋና ከተማ ቤይጂንግ 400 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው የቻይና ሳተላይት ማስወንጨፊያ ጣቢያ ወደ ህዋ ትላካለች፡፡"} {"text": "“ኣጋጢሙና ዘሎ ፀገም ጥምየት እዩ።ንሰርሖ የለን፣ጠሚና።ዝሞተ ሰብ 100 ይኸውን።መደቀሲና እውን እዚ ትርኢዎ ዘለኹም እዩ።ጥር ትብል ሓገዝ እውን ኣይረኸብናን፤ዳኛ የብልናን።”"} {"text": "አዲስ አበባ፣የካቲት 5፣ 2013 በአለማችን ላይ በአሁን ወቅት በብሮውዘር የቴክኖሎጂ ዘርፍ በቀዳሚነት የሚሰለፈው ጎግል ክሮም እንደአውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት ተሰርተው አሁንም…"} {"text": "“መግለጫ አውጥቼ ነበር። የምርጫ ዘመቻ ውስጥ ከገባሁበት ጊዜ አንስቶ የምርጫው ሂደት እኩል አልነበረም የሚል መግለጫ። እንደምታውቁት መንግስት እኔን በግል ለማዋከብ የተቻለውን ሁሉ የመንግስት አካላትን ተጠቅሟል። አስረውኛል ሰነዶቼንም ወስደዋል። የመንግስት የሆነውን የስርጭት ዘዴ እንዳልጠቀም እድል ነፍገውኛል።”ብለዋል።"} {"text": "አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በደረጃ ሰንጠረዡ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ደደቢት እና አዳማ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ ደደቢት 1-0 አሸንፎ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በመጀመርያው አጋማሽ ስዩም ተስፋዬ በፋሲካ አስፋው ላይ በሰራው ጥፋት በቀጥታ የቀይ ካርድ ከሜዳ መውጣቱን ተከትሎ ሁለተኛውን አጋማሽ በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደደው ደደቢት በ46ኛው ደቂቃ ከጉዳት በተመለሰው ዳዊት ፍቃዱ አማካኝነት ባስቆጠረው ግብ ወሳን ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል፡፡ ለግቧ መቆጠር ጣጣውን ጨርሶ በማቀበል ከፍተናውን ሚና የተወጣው ሳሙኤል ሳኑሚ ነው፡፡"} {"text": "በሥርዓተ ቀብራቸው በተነበበው የሕይወት ታሪክ እንደተገለጸው፣ ከሶማሊያ ጋር በ1969 ዓ.ም. በነበረው ጦርነት የኢትዮጵያ አየር ኃይል በምዕራፍ አንድ ዘመቻው ጄኔራል ለገሠና ጓዶቻቸውን አሰማርቶ ከሐምሌ 17 ቀን እስከ ነሐሴ 28 ቀን 1969 ዓ.ም. ድረስ በተናጠልና በቡድን ሆነው ከሶማሊያ አየር ኃይል ጋር ባካሄዱት የአየር ለአየር ውጊያ የጠላትን 12 ሚግ 21 እና 13 ሚግ 17 በድምሩ 25 ተዋጊ አውሮፕላኖች ከአየር ላይ በማራገፍ አኩሪ ተግባር ፈጽመዋል፡፡ ጄኔራል ለገሠ በደቡብ ግንባር መስከረም 11 ቀን 1970 ዓ.ም. በነበረው ውጊያ አውሮፕላናቸው በመመታቱ በፓራሹት በመውረድ ቢተርፉም በሶማሊያ ሠራዊት እጅ በመውደቃቸው ለ11 ዓመት በጦር እስረኝነት ሶማሊያ ውስጥ ቆይተዋል፡፡ ከአባታቸው ከአቶ ተፈራ ወልደ ሥላሴና ከእናታቸው ከወይዘሮ ተናኜ ተክለ ወልድ፣ ነሐሴ 13 ቀን 1934 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ሾላ ላም በረት አካባቢ የተወለዱት ብርጋዲየር ጄኔራል ለገሠ፣ የአንደኛ ደረጃና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደጃዝማች ወንድይራድና በኮከበ ጽባሕ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል፡፡ አገራቸውን በውትድርና ሙያ ለማገልገል በነበራቸው ጽኑ ፍላጎት የተነሳ፣ ጥቅምት 1 ቀን 1956 ዓ.ም. በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሐረር ጦር አካዴሚ የ7ኛ ጊዜ ተወዳዳሪ ዕጩ መኮንን በመሆን፣ አንጋፋውን የምድር ጦር ሠራዊት ሲቀላቀሉ፣ በሐረር አካዴሚ የአዛዥነትን ትምህርት ሲያጠናቅቁም ወደ አየር ኃይል ተዛውረዋል፡፡ ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት የነበሩትና በ75 ዓመታቸው ያረፉት ጄኔራል ለገሠ ሥርዓተ ቀብር በኢትዮጵያ አየር ኃይል እግረኛ ወታደር ታላቅ አጀብና የማርሽ ባንድ የሐዘን ዜማ ታጅቦ ሲፈጸም የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፣ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ገብርኤል፣ የቀድሞዎቹ የኢሕዲሪ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍሥሐ ደስታና ጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስን ጨምሮ የቀድሞ መንግሥት ከፍተኛ መንግሥታዊና ወታደራዊ ባለሥልጣናት እንዲሁም ወዳጅ ዘመድ ተገኝተዋል፡፡"} {"text": "ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ከተማ ሞቛድሾ ኣብ ዝተኻየደ ሽበራዊ መጥቃዕቲ ልዕሊ 300 ሰባት ክቕተሉ እንከለዉ፣ እቶም ኣስታት 100 ካብዚኣቶም መንነቶም ብግቡእ ከይተነጸረ’ዮም ተቐቢሮም፣"} {"text": "መንግስቲ ኢትዮጵያ፣ ምስ መንግስቲ ጂቡቲ ንዘለዎ ረብሓታት ንምኽሳብ ክብል፣ ኣህጉራዊ ሕግታት መሰል ስደተኛታትን ሓተቲ ዑቕባን ብምጥሓስ ነቲ ጂቡታዊ ፓይሎት ብግዴታ ናብ ዓዱ ምምላሱ፣ ተጣበቕቲ ሰብኣዊ መሰላት ተቓውሞታቶም ይልእኩ ኣለዉ።"} {"text": "5. እቲ ኣዚዩ ዝዓበየ መሃይምነቱ ንደቂ ሰባት ዝግባእ ክብረት ዘይህብ ምኻኑ ምኳኑ እዩ። ከየስደመመኒ ኣይተረፍን እዩ። በቲ ሓደ ሽነኽ [መንገዲ] ክትሪኦ ምስ ትፍትን ግና ሓቂ ኮይኑ ኢኻ ትረኽቦ። ምኽ ን ያቱ እዚ ንምህሳብ ልዕሊ ዓቕሙ ስለዝኾነን ክን የው ትሕዝትኡ ክሰረሕ ስለዘይኽእል እዚ ሰብ እዚ ሓቁ እዩ ብምባል ክድምደም ይከኣል ይኸዉን እዩ። እንተኾነ ግን ከምዚ ዓይነት ኣተሓሳስባ ዘለዎ ሰብ ናይ ጥዕንኡ ኩነታት ኣስካፊ ኮይኑ ትረኽቦ እሞ ኣብ ዝንቡዕ ኣእሙሮ ንክትምድቦ ትግደድ ኢኻ።"} {"text": "“ኣብ ፍቕረይ ጽንዑ . . . ብዙሕ ፍረ ድማ ከተፍርዩ ኢኻትኵም”፥ እዚ እቲ ኢየሱስ ዘቕረቦ ብርቱዕ ምዕዳን ናይቲ ናይ ለምዘበን ካብ ዕለት 18 ጥሪ ክሳብ ዕለት 25 ጥሪ 2021 ዓ.ም. ዝካየድ ምእንቲ ናይ ክርስቲያን ሓድነት ናይ ሓባር ናይ ጸሎት ቅነ መርሕ ቃል ምዃኑ ቅዱስነቶም ድሕሪ ዘዕረገዎ ጸሎተ መልኣከ እግዚኣብሔር ኣብ ዘስምዕዎ ቃል ዘኪሮም፡ ዕለት 25 ጥሪ ኣብ ሮማ ክፍለ ከተማ ፎሪ ለ ሙራ ኣብ ዝርከብ ባዚሊካ ቅዱስ ጳውሎስ ምስተን ኣብ ሮማ ምስ ዝርከባ ናይ ዝተፈላለያ ኣቢያተ ክርስቲያን ላዕለዎት መንፈሳዊ መራሕቲ ሓቢሮም ካልኣይ ጸሎተ ዘሰርክ መሪሖም ክሳተፉን በዚ መደብ ጸሎት እዚ እቲ ናይ ጸሎት ምእንቲ ሓድነት ክርስቲያን ናይ ጸሎት ቅነ ዝዛዘም ምዃኑ ዜና ቫቲካን ይሕብር።"} {"text": "“እዚ ኣንፃር ኩባንያታት ንግዳዊ ሕርሻ ዝቀንዐ ዘይሚዛናዊ ጠቀነ‘ዩ።ቀዳማይ ኣብ ኢትዮዽያ መርየት ናይ መንግስቲ‘ዩ።መሰል ኪራይ‘ዩ ተፈቂዱልና።ልዕሊ ኩሉ ድማ፣ዘረፋ መርየት ክትብል ከለኻ፣መርየት ካብ‘ቶም ንመዋእላት ኣብ‘ቲ ከባቢ ዝነበሩ ህዝቢታት ክትምንጥል ከለኻ‘ዩ ዝሕብር።ንሕና ብወገና፣ ኣብ ጋምቤላ ብጠንቂ ዝጀመርናዮ ሕርሻዊ ንጥፈታት፣ዋላ ሓደ ሰብ‘ውን ኣይፈናቀልን ኢልና ኢና።ኣብ ጥቃ ብርክት ዝበሉ ሕራሻታትና፣ሎሚ‘ውን ቁሸታት ኣለዋ።ምስ ነበርተን ድማ ፅቡቅ ርክብ ኣለና።ካብኡ ሓሊፍና ፍርያቶም ዘደንፍዕሉ ዘበናዊ ሜላታት ሕርሻ‘ውን ነምህሮም ኣለና” በለ።"} {"text": "ማእኸል ልምዓት ኢትዮጵያዊያን ማሕበረሰብ ማሕበር ተጋሩ ሰሜን ኣሜሪካ ዝመወልዎ ኣብ ግደ ሚድያ ዲያስፖራ ዝዝቲ ኮንፈረስ ኣብዚ ኣብ ቨርጂንያ አርሊንግተን ማእኸል ልምዓት ማሕበረሰብ ኢትዮጵያዊያን ኮሚኒቲ ኢትዮጵያዊያን ጽባሕ ቀዳም ክኻየድ እዩ።"} {"text": "እዚ ኮርስ (course) እንታይነት ሕብረተሰባዊ ትምህርቲ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን የረድእን ኣብዚ ጨንፈር ትምህርተ መለኮት መሰረታዊ አፍልጦ ክህልወና ይሕግዝ መምህር – ዶ/ር ክብረአብ ይስሓቅ ምድብ – ግብራዊ ትምህርተ መለኮት / ሕብረተሰብአዊ ትምህርቲ ቤተክርስትያን"} {"text": "የሱስን ሃዋርያትን ግን ብዛዕባ ሓርነት ካብ ሓጥያት ብዙሕ ምሂሮም ብኣንጻሩ ኣብዘን ክርስትያናት ትቪ(tv) ወይ'ውን ኣብ መድረኽ ሰብ ከመይ ገይሩ ካብ ሓጥያት ሓራ ከም ዝወጽእ ዝምህር ስብከታት ኣዝዩ ውሕድ እዩ ዝርከብ ፡ ንኣብነት ምግላጽ ከም ንሓውኻ ምቁጣዓ: ንሰበይቲ ክትብህጋ ኢልካ ምጥማት ፡ ፍቅሪ ገንዘብ"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ""} {"text": "8/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ የመንግሥት ሠራተኛ ያለው መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡"} {"text": "የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር እና የኢትዮ-ቴሌኮም ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ በመሆንም አገልግለዋል፡፡ አቶ ተመስገን የሀገር መከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ፣ የኤሌክትሮኒክስ እና የቴክኒካል መረጃ መምሪያ ኃላፊ በመሆንም አገልግለዋል፡፡ በመከላከያ ሠራዊት ውስጥም እስከ ሻለቃነት ማዕረግ ደርሰዋል፡፡"} {"text": "Ruian ከተማ Luzhou በማሽን Co., Ltd. ዠይጂያንግ ግዛት ውስጥ ሜካኒካዊ ውስጥ ትልቁ የኢንዱስትሪ ድርጅቶች መካከል አንዱ ነው እና ማሸጊያ ማሽን ውስጥ ስፔሻሊስት ያሉ: በወረቀት ዋንጫ ማሽን, የወረቀት ሳህን ማሽን, በወረቀት ሳህን ላይ-ልባስ ማሽን, የወረቀት የሰሌዳ ማሽን, የወረቀት እራት ሳጥን ማሽን, ማሽኖችን መሳሪያዎች እና ሌሎች ማሸጊያ ማሽኖች መፈጠራቸውን የወረቀት መያዣ ተከታታይ."} {"text": "ወዲህ የሚያያዝ ለገጽ (አርዕስት)፦ ክፍለ-ዊኪ፦ ሁሉ መጣጥፎች ውይይት አባል አባል ውይይት ውክፔዲያ ውክፔዲያ ውይይት ስዕል ስዕል ውይይት መልዕክት መልዕክት ውይይት መለጠፊያ መለጠፊያ ውይይት እርዳታ እርዳታ ውይይት መደብ መደብ ውይይት በር በር ውይይት Module Module talk Gadget Gadget talk Gadget definition Gadget definition talk (ሁሉ ከዚህ በቀር)"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "ስለ እውነቱ፡ ጉዳይ ዶብ ካብ መትከልን ዕላማን ወጻኢ፡ ድሕሪ’ቲ ኩሉ ውዲት’ውን፣ ድሕሪ ነጻነት ኤርትራ’ውን ዘይካኣልዎ፣ ብዙሕ ጻዕርን ትዕግስትን ዘድልዮ ተግባራዊ ሽግራት ነይርዎ። ባድመን ከባቢኣን 3 ጊዜ (ጊዜ ደጀዝማች ፋይቱንጋ፣ ጊዜ ደጀዝማች ገብረቃል፣ ጊዜ ራእሲ መንገሻ)፣ ብዓሰብን ከባቢኣን ካኣ (ጊዜ ደርግ)፣ ናብ ውሽጢ ኤርትራ ዝተኣታቶ ናይ ምምሕዳር ነጥብታት ስለ ዝነበሮ፡ ኣብ ርእሲ’ዚ እቲ ካርታ ህወሓት እውን ሓድሽ ወሰናስን ናይ ትግራይ ሓንጺጹ ስለ ዝነበረ ነቲ ግርጭት ንምብድሁ ቀሊል ኣይምኰነን። ብርግጽ ኣብ’ቲ ጊዜ’ቲ ብወሰናስን ኤርትራን ኢትዮጵያን ዘቲኻን ብተግባር ዘስርሕ ናይ ምምሕዳር መደባት ንምቕራብን ከቢድ ሕቶ ኢዩ ነይሩ። ስለ ዝኸብድ ግን ናብ ውዲትን ኲናትን ዘእቱ ምኽንያት ፍጹም ምርጫን ቦትኡን ኣይኰነን/ ኣይነበረን።"} {"text": "በመስመር ላይ የቁማር ክበብ ውስጥ ሲመዘገቡ እና ማጫዎቻዎች ምንም ዓይነት መደብር እንዲሠሩ አይጠበቅባቸውም ይህ የሱቅ ሽልማት ለሌላ ተጫዋች የሚሰጥ “ነፃ ገንዘብ” አይመስልም ፡፡ እነዚህ ሽልማቶች ከ $ 10 እስከ 60 $ ወሰን ውስጥ ላሉት አብዛኛዎቹ ናቸው የዩኤስ ክለብ ተጫዋቾች የመስመር ላይ የቁማር ክበብ አካውንት መክፈት አለባቸው በዚያን ጊዜ ይህንን ሽልማት ከካዛው ይጠይቃል ፡፡ በማንኛውም ጊዜ ለአሜሪካ የሚመለከት የሱቅ ሽልማት ኮድ ማስገባት ሊያስፈልጋቸው ይችላል።"} {"text": "የግብይት ኩኪዎችን ለግል የተበጁ ማስታወቂያዎችን ለማሳየት በሶስተኛ ወገኖች ወይም በአሳታሚዎች ይጠቀማሉ ፡፡ ይህንን የሚያደርጉት ጎብ visitorsዎችን በመላው ድር ጣቢያ በመከታተል ነው ፡፡"} {"text": "ሃገሮቻችን ጠላትማማች አለመሆናቸውን ተረድተናል። ይልቅ ሁለታችንም የጋራ ጠላታችን የሆነው የድህነት ሰለባ ነን። እኛ ባረጁ መቃቃሮች ውስጥ ተሸንቅረን ዓለም ግን በፈጣን ሁኔታ እየተራመደና ጥሎን እየሄደ እንደሆነ ተገነዘብን። ለህዝቦቻችን እና ለአካባቢው ብልፅግና ተባብረን መሥራት እንዳለብን ተስማማን።"} {"text": "407 ከዚህ በታች የተዘረዘሩ እቃወችን በጨረታ አወዳድሮ መግዘት ይፈልጋል። ስለዚህ 1.\tየላውደሪ ማሽን ግዥ 2.\tየኤክስሬ(X-RAY)ማሽን ግዥ 3.\tየኤሌክትሮኒክስ እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈክጋል"} {"text": ""} {"text": "የአካል ብቃት እንቅስቃሴ / ስልጠናዎች: በሕዝብ ጤና መመሪያዎች እና በጄፈርሰን ሴንተር አሠራሮች ላይ በመመርኮዝ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች ከሰውነት ስልጠና ጋር በርቀት ይከናወናሉ ፡፡ የሥልጠና ሁኔታን በመወሰን ረገድ የ Interns ምርጫ ቅድሚያ ይሆናል ፡፡"} {"text": "የኤች.ፒ.ኤፍ ተከታታይ የባህር አድማስ የታርጋ ማቀዝቀዣ የጂኤፍ (ጄ) ተከታታይ ከፊል-የእውቂያ የታርጋ ማቀዝቀዣ ከማቀዝቀዣ ክፍል ጋር የ GA ጂኤፍ ተከታታይ የመደርደሪያ ንጣፍ ማቀዝቀዣ WF (J) የተከታታይ ሳህኖች ማቀዝቀዣ ከማቀዝቀዣ ክፍል ጋር WA WF ተከታታይ አግድም የታርጋ ማቀዝቀዣ የአየር ፍንዳታ ማቀዝቀዣ YT-4 ኤጄተር አሉሚኒየም-ቅይጥ የቀዘቀዘ ትሪ የቪፒኤፍ ተከታታይ ቀጥ ያለ ጠፍጣፋ ማቀዝቀዣ"} {"text": "ይህቺን አባባል ማን እንደተናገራትና የት እንደሰማዋት ባላስታውስም ሀሳቤን ትገልፀዋለችና ርእስ እንድትሆነኝ መረጥኳት፡፡ አዲሱ ዓመት መጣ፣ ባለፈው ሳምንት 2006ዓ.ም ስንለው የነበረው ዓመት 2007 ዓ.ም ሆኖ ከሱም ላይ ዛሬ 6ኛው ቀን ሊነሳለት ነው፡፡ እናም 2007 ከ359 ቀኖች በኋላ አሮጌ የሚለው መጠሪያ…"} {"text": "26 የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥ 27 የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ። 28 የሙሴን ሕግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርኅራኄ ይሞታል፤ 29 የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኵስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ፥ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል? 30 በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ ያለውን እናውቃለንና፤ ደግሞም፦ ጌታ በሕዝቡ ይፈርዳል። 31 በሕያው እግዚአብሔር እጅ መውደቅ የሚያስፈራ ነው።"} {"text": "በዚህም በአዲስ አበባ ከዋናው ፖ/ቤት ውጪ በ12 ፖስታ ቤቶች ሲስተሙ የተዘረጋ ሲሆን፤ በአስሩም ክፍለ ከተሞች ስራው ተጀምሯል፡፡ በርካታ ደንበኞች በሚበዛባቸው አራት ክፍለ ከተሞችም ተጨማሪ ካውንተር በመክፈት አገልግሎት መስጠት ተጀምሯል፡፡"} {"text": "የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ለሚያስተምሩት የሞራል ትምህርት ለባልንጀሮቻቸው መካከል ዋነኛ አርአያ ሆነው ኖረዋል፡፡ ይህን የመጠቀ ስነ ምግባር በሶሐቦች ስብእና ውስጥ ከቃል በፊት በተግባር አስርጸዋል፡፡"} {"text": "የፕሮጅክቱ የትግበራ ቦታ በኦሮሚያ ክልላዊ መስተዳድር በምእራብ አርሲ ዞን በሻሸመኔ ከተማ ይሆናል፡፡ ኦርቶዶክሳዊያን ላይ በደረሰው አሰቃቂ ሁኔታ ተጆጂ ከሆኑት መካካል ለተማረጡ አራት ተጎጂ ምእመናን የሚውል ይሆናል፡፡"} {"text": "በአንቀፅ 49(2) መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ራሱን በራሱ የማስተዳደር “ሙሉ” ስልጣን እንዳለው ይደነግጋል። ስለዚህ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ተጠሪነቱ በነዋሪዎች ለሚመረጠው የከተማዋ ምክር ቤት መሆን አለበት። ነገር ግን፣ የሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 49(3) “የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ተጠሪነቱ ለፌደራል መንግስት” እንደሆነ ይደነግጋል። በዚህ ምክንያት፣ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ተገፍፏል። በመሆኑም የከተማዋ ነዋሪዎች ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደርና በራሳቸው የመወሰን ስልጣናቸው በፌደራሉ መንግስት ተገፍፏል።"} {"text": "|ህይወት´ ፊልም ላይ በዳይ አፍቃሪ የነበረና ይቅርታን የሚጠይቅ፣ ..የአውሬው እርግቦች.. ላይ መቶ አለቃ ሆኖ በሶማሌ ጦርነት ከቤተሰቡ የተለያየ እና እህቱን የሚያፈቅር ወታደር፣ ..እቴጌ.. ላይ ሞኝና በራሱ ያልቆመ አፍቃሪ፣ ..ትስስር.. ላይ የታሪክ መምህር፣ ..ማክቤል.. ላይ ንፁህ አፍቃሪ፣ ..የታፈነ ፍቅር.. ላይ አጭበርባሪ ..ተስፈኞቹ.. ላይ ለኢትዮጵያ የሚቆረቆር ከሙስና የዳ ሠራተኛ፣ ..ሰውየው.. ላይ ዱርዬ የሀብታም ሹፌር፣ ..ባቢሎን በሳሎን.. ቲያትር ላይ ቦዘኔ አፍቃሪ፣ ..ገመና ቁጥር 2.. ላይ ዶ/ር ምስክር ነው ዳንኤል ማለት፡፡ የሚገርመኝ ..ባቢሎንን.. ስሠራ ጥሩ ያልሆነ ገ ባህሪ ወክዬ ስለምጫወት ተመልካቹ መጣ ደሞ እንደሚለኝ አውቃለሁ፡፡"} {"text": "ዩሮፓ-ፓርክ ስለ ነው 3 ሰዓታት ከፍራንክፈርት, እና ሊደርሱበት ይችላሉ ባቡር ጉዞ በመላው ጀርመን እስከ ሪንግingsም ድረስ. እንግዲህ, የመኪና ወይም የአውቶቡስ ሽግግር ማከራየት ይችላሉ."} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰኑይ፡ ሳይንስን ተክኖሎጂን / ሕርሻ"} {"text": "በላይነህ ሲሳይ በቀድሞው የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ አባልነት በአማራ ህዝብ ላይ በተለይም ከሱዳን የድንበር ግጭት ጋር በተያያዘ በቋራ፣በመተማ እና በአርማጭሆ የሚስተዋሉ ችግሮችን…"} {"text": "2ኛ ጢሞ.2÷1-15 ልጄ ሆይ÷ አንተም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ በርታ፡፡ በብዙ ምስክሮች ፊት ከእኔ የሰማኸውን ትምህርት ለሌሎች ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች እርሱን አስተምራቸው፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስን እንደሚያገለግል በጎ አርበኛ ሆነህ መከራ ተቀበል፡፡ ወደ ሰልፍ የሚሄድ÷ አለቃውን ደስ ያሰኝ ዘንድ ነው እንጂ የዚህን ዓለም ኑሮ አያስብምና፡፡ የሚታገልም ቢሆን እንደ ሕጉ ካልታገለ አክሊልን አያገኝም፡፡ የሚደክም አራሽም አስቀድሞ ፍሬውን ሊያገኝ ግድ ነው፡፡ ያልሁህን አስተውል፤ እግዚአብሔርም በሁሉ ነገር ጥበብን ይስጥህ፡፡"} {"text": ""} {"text": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባታ ላይ የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ የአማራ ክልል መንግሥት በትኩረት..."} {"text": "ውሉድ ውህበት ኣምላኽ ምዃኖም ኣየጠራጥርን እዩ (መዝ127)። “መርዓ”ቆልዑ ንምውላድ እዩ ዝብል ግና ዝምቡዕ ምርዳእ እዩ። \"ምውላድ ቖልዑ\" ከም መገዲ (means) እምበር፣ መወዳእታ (end) ናይ ኣምላኽ ሓሳብ ኣይነበረን። “ምድሪ ምልእዋ” ዝብል ናይ ኣምላኽ ትእዛዝ እዩ ነይሩ። ንሱ ግና ናይ መጨረሽታ መደብ ኣምላኽ ኣይነበረን። ሓሳብ ኣምላኽ ኣብ ምውላድ ቆልዑ ጥራይ ዝተወሰነ ኣይነበረ። መጨረሽታ ዕላሙ “ንምድሪ ክመልክዋ” እዩ ነበረ። እዚ ድማ ካም “ምውላድ ቆልዑ ጥራይ” ዝብል ኣዝዩ ዝዓዘዘ ናይ ኣምላኽ ዕላማ እዩ። ነዚ መጨረሽታ ዕላማ ኣምላኽ ምፍላጥ ድማ፣ ኣመንቲ ሰብ ሓዳር ኣብ ምዕባይ ቆልዑ ተዋሒጦም፣ ሰማያዊ ጉያ ከይሓድጉ ይሕግዞምን ይረድኦምን። ነዚ ሓሳብ ኣብ ዝቅጽል ጽሑፈይ ኣስፊሐ ክገልጾ እየ።"} {"text": "ኢትዮጵያ እስካሁን 342 ሺህ 866 ናሙናዎች ላይ ምርመራ በማድረግ በአጠቃላይ 11 ሺህ 072 ቫይረሱ ያለባቸውን ሰዎች አግኝታለች። ቢቢሲ ከጤና ጥበቃ ወስዶ እንደዘገበው"} {"text": ""} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "በማንኛውም DCPS ትምህርት ቤት የመዋእለህጻናት 3 ወይም መዋእለ ህጻናት 4 ፕሮግራም፣የእርስዎ ወሰን-ዉስጥ ትምህርት ቤት* እና ማንኛዉም የDCPS የመጀመሪያ ትግበራ የመዋእለህጻናት ትምህርት ቤት** ጨምሮ"} {"text": "ሆኖም ግን፣ እንደ አቶ አባይ ፀሃየ ያሉ የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የህወሓትን የበላይነት እና ተጠቃሚነት የሚጋፋ ማንኛውም ዓይነት ለውጥን ለመቀበል ፋቃደኛ አለመሆናቸውን ገልፀዋል። አቶ አባይ ፀሃየ ወቅታዊ የሀገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታን ኣስመልክተው በትግሪኛ በሰጡት አስተያየት “ቁጥር የሚጠቅመው ለፖለቲካ ሳይሆን አራቱን የሂሳብ ስሌቶች ለመለማመድ ነው” ማለታቸው ተገልጿል። በዚህ መሰረት አብላጫ ድምፅ ያላቸው የኦሮሞና አማራ ሕዝቦችን እኩልነት እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቀዋል። በሌላ በኩል የኦህዴድና ብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ የክልላቸውን ሕዝብ እኩልነትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ምርጫና አማራጭ የሌለው የህልውና ጉዳይ መሆኑን በይፋ አስታውቀዋል። “በሁለቱ የለውጥ እና ፀረ-ለውጥ ኃይሎች መካከል ያለው ፍጥጫ ሀገራችንን ወዴየት ይወስዳት ይሆን?” የሚለው በቀጣይ ክፍል እንመለከታለን።"} {"text": "ንኩነታት'ቶም ስደተኛታት ክትከታተል ዝፀንሐትን ዘላን ኣብ ሎንደን ትነብር ኤልሳ ጭሩም ዛጊድ ኩሉ ዝርዝር ኣስማት'ቶም ኣብታ ጀልባ ዝነበሩ ከምዝሓዘት ገሊፃ ሓበሬታ ንዝደሊ ትህብ ከም ዘላ ገሊፃትልና'ላ።"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር..."} {"text": ""} {"text": "/ማለትም… ሰውየው በሥርዓቱ ውስጥ የፈፀማቸውን የፈፀመው ከመላው የሥርዓቱ ቁንጮዎችና መናጆዎች ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ስለነበር ብቻውን ይሄን ያየነውን ያክል የእርሱ መያዝ በተለየ pivotal agendae ተደርጎ መነጋገሪያ አይሆንም ነበር የሚል ግምት አለኝ። ከሆነ ደግሞ ሰውየው እየተፈለገም፣ እየተከለለም ያለው – ከሌሎች ጋር ሆኖ ከሠራው ሥራ ይበልጡን – ሰውየው በግሉ በተሸከማቸው የሀገሪቱ (እና/ወይም የባለሥልጣናቱ) ዕንቁ መረጃዎች የተነሳ መሆን አለበት።/"} {"text": "GuangDong የ LED መብራት ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የተቃውሞ ሰልፉ አለመሳካት ለገዥው ፓርቲ የልብ ልብ የሚሰጥና የእስካሁኑ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል ሲሉ ለዋዜማ አስተያየታቸውን የሰጡ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ተናግረዋል።"} {"text": "እታ ሎሚ ሃገረ ኤርትራ ተባሂላ ትፍለጥ ዝተፈላለዩ ሕዝብታት ብቋንቆምን፣ ባህሎምን፣ብጆግራፍያዊ ኣቀማምጦኦም ዝነብሩላ ሃገር ኢያ፣ እዚ ሕዝብታትዚ ኣብዛ ናይ ሎሚ ኤርትራ ዝነብር ካብ ዝተፈላለየ ቦታት ዝመጽኤ ታሪኻዊ ኣመጻጽኣን መበቈልን( ኒላዊ መብቈል ዘለዎም ኩናማን ናራን እቶም ቀዳማት ነበርቲ ኢዮም፣ እቶም ኩሻዊ ሰረት ዘሎም ከኣ፣ ሳሆ ዓፋር፣ ቢለን፣ ሰማዊ ሰረት ዘለዎም ድማ ትግረ ንትግርኛን ኢዮም።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ሚኒስትሩ ከግጭቱ ጀርባ ያሉ አካላት በሀገረቱ አሁን እየታየ ያለው ሰላምና መረጋጋት እንዲቀጥል የማይፈልጉ ሀይሎች ናቸው ያሉ ሲሆን፥ የእነዚህ አካላት ማንነት እና ዝርዝር ጉዳዮች በቀጣይ ይገለፃል ብለዋል።"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "61 አገሮች በኢንተርኔት ላይ ቁማርን ይፈቅዳሉ ፣ ግን ከነሱ ውስጥ ግማሹ ደንቡ ለአገር ውስጥ ኩባንያዎች ብቻ ይሠራል ፡፡ ከላይ በተጠቀሰው አንቀጽ ውስጥ እንደሚታየው የእነዚህ አገሮች ሕግ በሌሎች ሥልጣኖች ፈቃድ መስጠትን አያስተካክለውም ፡፡"} {"text": "2. የሰውን ልጅ ተፈጥሮዋዊና ህገመንግስተዊ መብቶችን መከልከል በርካታ የህዝብን ተፈጥሮዊና ህገመንግስታዊ መብቶችን የመናገር የመፃፍ የመሰብሰብ በቡድን የመደራጀት ሀሳብን በአደባባይ ወጥቶ የመግለጽ በሀገሩ ላይ የመሬት ባለቤት መሆን የፈለገውን እምነት መከተልና የመሳሰሉትን በኢትዮጵያ ተፈፃሚ እንዳይሆኑ ማድረግ ወይንም በመሸራረፍና ለጥቂት የወያኔ አባላትና ደጋፊዎች ብቻ ተፈፃሚነት እንዲሆን ማድረግ::"} {"text": ""} {"text": "ማንኛውም ነገር ... የስፔን ጉንፋን ተብሎ የሚጠራው ጦርነት በሌሉባቸው ሀገሮች (ህንድ ፣ ቻይና) ወይም ከግጭቱ ቲያትር ርቀው ከሚገኙ ሀገሮች ይልቅ (ዩኤስኤ) በመሳተፍ ብዙ ሰዎችን ገድሏል ፡፡ አውሮፓ ፡፡"} {"text": "የአሜሪካኑ የጠፈር ምርምር ተቋም ናሳ መረጃዎችን እየሰበሰበ በማቀበል በዘርፉ የሚደረገውን የምርምር ሥራ እንዲያግዝ ከወራቶች በፊት ወደ ዓለም አቀፉ የህዋ ጣቢያ ልኮት የነበረውን ሮቦት ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲነሳ ማድረጉን አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ የስነ ፈለክ ተመራማሪዎችን የሚያግዝ ልዩ ሮቦት እንደሆነ የተነገረለት ..ሮቦናውት.. ምድር ላይ ከሚገኘው የመቆጣጠሪያ ማዕከል በተላለፉለት ተእዛዝ መሠረት ሲስተሙ እንዲበራ ከተደረገ በኋላ ስላለበት ሁኔታ አንዳንድ መልእክቶችን እንደላከ የተገለ ሲሆን ነገሩ በሮቦት ቴክኖሎጂው ዘርፍ የታየ ትልቅ ስኬት ነውም ተብሏል፡፡ እንደ ዓይን የሚያገለግሉት እና መረጃዎችን የሚቃርምባቸው ካሜራዎች ያሉት ይህ ጠፈርተኛ ሮቦት ወደ ምድር ከላካቸው መረጃዎች መካከል ደግሞ በህዋ ጣቢያው ላይ የሚገኘውን የአሜሪካን ቤተ-ሙከራ የሚያሳይ ምስል እንደሚገኝበት ለማወቅ ተችሏል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "«ይህ ወር የዓመቱ የመጀመሪያ ወር ይሁናችሁ፣ በዚህም ወር በዐሥራ አራተኛው ቀን የአንድ ዓመት ተባዕት ላይ ወስደው ይረዱ፡፡ . . .»/ዘፀ.12.1-14/ ተብሎ የተሰጣቸውን የፋሲካ በዓል የሚያከብሩት በዚህ ወር ነው፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የማንነት ጥያቄዎችን ፍራንሲስ ፉኩያማ ከማንም በተሻለ ገላጭ መልኩ አስቀምጠውታል። ጥያቄው ሦስት ደረጃዎች አሉት። የመጀመሪያው የዕውቅና ጥያቄ ነው፤ “እኛም እንደ ሰው፣ የተለየ ባሕል፣ ወግ፣ ማዕረግ፣ እምነት እንዳለው ማኅበራዊ ስብስብ ዕውቅና (recognition) ሊሰጠን ይገባል” የሚል ነው። ይህ እንግዲህ እንደ አንድ ስብስብ እና የተለየ ማንነታችን (distinct features of identity) ዕውቅና አልተሰጠውም የሚሉ ቡድኖች ጥያቄ ነው። ሁለተኛው የእኩል ዕውቅና ጥያቄ ነው፤ “እኛም፣ እንደ ሰው፣ ሕዝብ ወይም የማኅበረሰብ ክፍል፣ ዕኩል ወግ ማዕረግ ይገባናል እና ይከበርልን” የሚል ነው። ይህም ልዩ ማንነታቸው ታውቆላቸው ነገር ግን በንቀት/በጥላቻ የሚታዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጥያቄ ነው። ሦስተኛው እና በአደገኝነት ሊፈረጅ የሚገባው ደግሞ “እኩልነት አይመጥነንም እና የበላይነት ዕውቅና ይሰጠን” የሚሉ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጥያቄ ነው። እንዲህ ዓይነቶቹ ጥያቄዎች ያሉ ባይመስልም ተንሰራፍተዋል። በአማርኛ ትምክህተኝነት (chauvinism) ተብሎ የተተረጎመው አስተሳሰብ ወይም የበላይነት ስሜት (feeling of supremacy) የብዙ ቀውሶች መሠረት ነው። የሚያነታርኩንን ትምክህተኝነቶች ችላ እንበላቸውና ዓለም በተግባባበት እንኳን የወንዶች ትምክህተኝነት (male chauvinism) እና የነጮች የበላይነት (white supremacy) ስሜት ለሦስተኛው ዓይነት የማንነት “ጥያቄ” ወይም ፍላጎት ማሳያ ናቸው። ሁለቱም ሲወልድ ሲዋለድ የመጣ የገደኝነት (privilege) ትሩፋቶች ናቸው።"} {"text": "ተማሪዎቹ በሁለት ዓይነት የትምሕርት መስክ ማለትም በሕክምና እና በእደ ጥበብ ትምሕርት እንዲመደቡ በመደረጉ፡- ግዛው ወልደመስቀል፡ ክብረት ማሩ እና ዳኜ ቸርነት በወታደራዊ ሕክምና ረዳትነት፤ ገኑ አራዶ እና ሰሙንጉስ ወልደሚካኤል በእደ ጥበብ ትምሕርት ቤት እንዲገቡ ተደረገ፡፡ የእደ ጥበብ ትምሕርት ቤት የሚቀበለው እድሜያቸው ከ12 እስከ 15 አመት የሚሆናቸውንና የመግቢያ ፈተናውን ያለፉትን ብቻ በመሆኑ ለገኑ እና ሰሙንጉስ የት/ቤቱን መሥፈርት ማሟላት አዳጋች ነበር፡፡ በመሆኑም ሁለቱን ብቻ የሚያስተምሩ ልዩ መምህራን ለመመደብ ቢታሰብም የገንዘብ እጥረት ስላጋጠመ የንጉስ ኒኮላይ ሁለተኛ ልዩ ፍቃድ በማስፈለጉ፤ አኘሪል 6/1898 የገንዘብ ሚኒስትሩ ሰርጌ ዊቲ ለንጉሱ በፃፋት ደብዳቤ ለተማሪዎቹ ተጨማሪ በጀት እንዲፈቀድ ጠይቀው ነበር፡፡ ንጉሱም ለገኑና ለሰሙንጉስ ለእያንዳንዳቸው ማስተማሪያ በአመት 250 ሩብል እንዲሁም ለልዩ ልዩ ወጪዎች ለአመት 1200 ሩብል ከመንግሥት ካዝና ወጪ እንዲደረግ ፈቀዱ፡፡"} {"text": "ዊያዩስስ (በተራራ ወይም በተራራ ጎድጓዳ ውስጥ የተቆራረጠ) ሀሳቡን ለመመለስ እራሱን አረጋጋለች, ሞኝ አይደለችም! የዚህ አይነት ፕሮጀክቶች አሉ, ግን ትክክለኛውን ጂኦሜትሪ ለማግኘት እጅግ በጣም ብዙ ችግሮች ይፈጥራሉ."} {"text": ""} {"text": "የምንፈልጋት ኢትዮጵያ በ2032 በሚል ርእስ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ሀገር አቀፍ የውይይት መድረኩን በፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን እና ዴስትኒ ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ ናቸው በጋራ ያዘጋጁት። በመድረኩ ላይም የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና ምክትል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በተጨማሪም የበርካታ ሀገር አቀፍ እና ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና ተወካዮችም በመድረኩ ላይ ተሳትፈዋል። መድረኩ የሀገሪቱን የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላትን በማቀራረብ የወደፊት የሀገሪቱ እጣ ፈንታ ላይ ለመወያየት በማለም የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። የመድረኩ ተሳታፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችም፤ በመድረኩ ደስተኛ መሆናቸውን … [Read more...] about ኢትዮጵያ በ2032"} {"text": "ቀኑ ቅዳሜ ነበር። አሰፋ ያዲስ አበባ ከፍተኛ ትምህርት ቤት ተማሪ፣ እድሜው ሃያ አመት የሆነ፣ እናቱን ለመጠየቅ ካዲስ አበባ 75 ኪሎ ሜትር በምሥራቅ በኩል ርቃ ከምትገኘው ከተማ ሸኖ ሄዶ፣ ከስድስት ሰዓት ጀምሮ እናቱ ቤት ነበር።"} {"text": "በዚህ ሰ ሙነ ሕማማት አንዱ ልናሰላስለው የሚገባን ነገር ቢኖር አምላካችን ምን ያህል በመከራችን የቀረበን አምላክ መሆኑን ነው። በሰማይ ያለፈ ታላቁ ሊቀ ካህናችን፥ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የሚመለክና የሚሰገድለት፥ በሌላ በኩል ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደእኛ የተፈተነ ነው። ይህ ቃል ለሕይወቴ ሦስት ዓበይት መልእክቶች አሉት።"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታሪካዊውን ጋፋት የኢንዱስትሪ እና የጥበብ መንደር ለማልማት የሚያስችለው የስምምነት ፊርማ ሥነ ሥርዓት በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ በደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር እና በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን መካከል ተከናውኗል። ስምምነቱም…\t"} {"text": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓመታዊ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ነው፤ በዛሬውለት የአሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ባሰሙት ንግግር፤ የዓለም ድርጅቱን የ70 ዓመት ጉዞና የአባላቱ ሀላፊነትና ተሳትፎን አጉልተዋል። ሰሎሞን አባተ ከመንግስታቱ ድርጅት ጽ/ቤት የላከው ዝግጅት።"} {"text": ""} {"text": "ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ ንብጻይና ተቓላሳይ ዶር. ሮሞዳን ፈረጅ ኢያይ መንግስተ ሰማይ ከዋርሶን፡ ንክብርቲ በዓልቲ ቤቱን ደቁን ኩሉም ኣሕዋቱን ስድራ ቤቱን ከምኡ’ውን መላእ ኣባላት ግ.ሃ.ደ.ኤ. ብፍላይ ድማ ኣባላትና ኣብ ዞባ ካናዳ ንተቓላሳይ ህዝብናን ጽንዓትን ኣኻእሎን ይሃበና ብምባል፡ ነቲ ንነዊሕ ዓመታት ከይሰልከየ ዝተቓለሰሉ ዕላማታት ኣብ ሽትኡ ክሳብ ነብጽሑ ቃልስና ከይተሓለልና ክንቅጽሎ ምዃኑ ቃልና ነሕድስ።"} {"text": "ሌሎች የቢዝነስ ዘርፎች እንቅስቃሴያቸው ከመቀዝቀዝ አልፎ የትርፍ መጠናቸው ስለመቀነሱ እየተነገረ ባለበት ሰዓት፤ የባንኮች ትርፍ አሁንም እየጨመረ መሔዱ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሠጡበት ቢሆንም፤ በአገር ደረጃ ያለው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ መቀዝቀዝ ግን እነሱን እንዴት ሊዳብስ አልቻለም የሚለው ጥያቄ የብዙዎች ከኾነ ሰነባብቷል። ከሰሞኑ ካቀረቡዋቸው የ2011 ዓ.ም. በጀት ዓመት ሪፖርታቸው ላይ በበጀት ዓመቱ የተለያዩ ተግዳሮቶች እንደነበረባቸው ሳያመለክቱ አላለፉም። እነዚህ ተግዳሮቶች ባይኖሩ ዘርፉ አሁን እየተጠቀሰ ካለው በላይ ውጤት ያስመዘግብ እንደነበርም ጠቅሰዋል።"} {"text": "የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዐለይህ ወሠለም በድል ወደ መካ ሲገቡ የታዩበት ሁኔታ የሙስሊሞችን ልብ በእጅጉ ነበር የነካው። የአላህን ምንዳ የሚፈልጉ ፍራቻው ያደረባቸውና እርሱንም ከሁሉም ነገር በላይ አስበልጠው የሚወዱ ሰዎችም ከዚህ ድርጊታቸው ታላቅ ትምህርት ቀስመዋል።"} {"text": "ካፒታሊዝም ከተራ የሸቀጣ ሸቀጥ ምርት አልፎ ወደ ሞኖፖሊ ካፒታሊዝም ሲሸጋገርና ከባንኮች ጋር እየተቆላለፈ በመምጣት የምርት ክንውን ከታች ወደ ላይና በአግድሞሽ (Vertical and horizontal forms of concentration of capitalist production and reproduction system) እየተደራጀ ሲመጣ ትናንሽ ኢንዱስትሪዎችን ማውደም ቻለ። የፋይናንስ ኢንዱስትሪና የትላልቅ ኢንዱስትሪዎች መቆላለፍ ደግሞ የግዴታ በመንግስታትና በፓርቲዎች ላይ ጫና በማድረግ መንግስት ይበልጥ የትላልቅ ኢንዱስትሪዎችንና ባንኮችን ጥቅም የሚያስጠብቅና የሚያራምድ በመሆን ከአገር ውስጥ አልፎ በሶስተኛው ዓለም አገሮች፣ በተለይም እንደ አፍሪካ በመሳሰሉ በተፈጥሮ ሀብት በታደሉ አገሮች ላይ ጫና እንዲያደርግና በተለያዩ የኢኮኖሚ መሳሪዎች እንዲተበተቡ ለማድረግ በቃ። በተለይም በ1944 ዓ.ም ሁለቱ እህትማማች ድርጅቶች፣ ማለትም የዓለም የገንዘብ ድርጅትና (IMF) የዓለም ባንክ (WB) ከተቋቋሙ በኋላ የካፒታሊስት አገሮች መንግስታትና ትላልቅ ኩባንያዎች እነዚህን ተቋማት ተገንና ሽፋን በማድረግ በላቲንና በማዕከለኛው፣ በተለይም ደግሞ በአፍሪካ አገሮች ላይ ተፅዕኖ የማድረግና፣ ጥሬ-ሀብታቸውን ለመበዝበዝና ባሉበት ቀርተው እንዲቀሩ ለማድረግ ችለዋል። ከ1960 ዓ.ም ጀምሮ ለአፍሪካና ለተቀሩት የሶስተኛው ዓለም ተብለው ለሚጠሩት አገሮች ረቅቀው የቀረቡትንና ተግባራዊ የሆኑቱን የኢኮኖሚ ፖሊሲዎችና፣ በተለይም ደግሞ የመዋቅር ማስተካከያ (Structural Adjustment Program) በመባል የሚታወቀውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ጠጋ ብለን በምንመረምርበት ጊዜ፣ ፖሊሲዎቹ በሙሉ በአንድ በኩል ሀብት በተለያየ መልክ ከአፍሪካና ከተቀሩት የሶስተኛው ዓለም አገሮች ወደ ኢንዱስትሪ አገሮች የሚፈሱበትን መንገድ የሚያመቻቹ ሲሆን፣ በሌላ ወገን ደግሞ እነዚህ የሶስተኛው ዓለም ተብለው የሚጠሩ አገሮች በምንም መንገድ ወደ ውስጥ ያተኮረና በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚ እንዳይገነቡና ራሳቸውን እንዳይችሉ የሚያደርግ ነው። በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ውስጥ የሚሰጠውም ትምህርት፣ በተለይም የኢኮኖሚክስ ትምህርት የካፒታሊዝምን ዕድገት ሚስጥር ማንም ሰው እንዳያውቀው ሆኖ የቀረበና መማሪያ የተደረገ በመሆኑ ፖሊሲ አውጭዎች ምንም ዐይነት ሳይንሳዊ ይዘት የሌለውንና ከተጨባጭ ሁኔታዎች በመነሳት ያልረቀቀውን የማክሮ ኢኮኖሚክ ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረግ የባሰ ድህነትን የሚያስፋፉና ያለው ችግር እየተባባሰ እንዲመጣ የሚያደርጉ ሊሆኑ በቅተዋል።"} {"text": "በተጨማሪም የሲቪክ ምህዳር መብቶች ሲጣሱ በቂ የሆነ የፍትህ አለመኖር በተለይም ዜጎች መብቶቻቸውን ለፍርድ ቤት አቅርበው እርማት (judicial review) አለማግኘት ተጠቃሽ ነው፡፡ በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ፍ/ቤቶች በሕገ መንግስቱ የተረጋገጡ መብቶችን የመተርጎም ስልጣን ባለመኖራችው ምክንያት፤ መብት የተጣሰባቸው ግለሰቦች ወደ ፌዴሬሽን ም/ቤት ጉዳያቸውን የማቅረብ ዝንባሌ በተግባር እምብዛም አይታይም፡፡"} {"text": "እነዚህ የሀገራችን ጋዜጦችና መጽሔቶች እየተመናመኑና እየጠፉ በሄዱ ቁጥር አስተሳሰባችንና አመለካከታችን ያልተመዛዘነ (un balanced) ይሆናል፡፡ ወደ አንድ አቅጣጫ ብቻም ያመዝናል፡፡ የካንሰርን መድኃኒት ለመፈለግ የተሠማሩ ሳይንቲስቶች ‹‹ምናልባት ይህንን መድኃኒት ለመሥራት የሚያስፈልገው ነገር ከጠፉት ዝርያዎች ጋር አብሮ ጠፍቶ እንዳይሆን?›› ብለው ይሰጋሉ፡፡ ከእነዚህ ዝርያዎች መጥፋት ጋር ብዙ የኑሮ ብልሃቶችና የችግር መፍትሔዎች አብረው ይጠፋሉና፡፡"} {"text": "በከፍተኛ አካላዊ ግንባታ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሳሪያዎች ላይ ገንዘብን ይቆጥቡ ዘንድ እንረዳዎታለን. ምርጥ የአካል ብቃት ኩፖኖች እና በይነመረቡን በኢንተርኔት ያስገኛቸዋል. ተጨማሪ ምግብን, የተርሚሚልሶችን, ኤሊፕቲክስስ, ቤት መዝናኛዎችን, የአካል ብቃት ብስክሌቶችን, የጂም ጎራዎች, የስራ ሱፊ ዲቪዲዎች, እና ሌላ ተጨማሪ ገንዘብን ያስቀምጣሉ. በአካል ብቃት ምጣኔዎች ላይ ማህበራዊ ይቆዩ ፌስቡክ & ትዊተር. የቅርብ ጊዜ የጤና ፅሁፎችን የጦማር ክፍላችን ይመልከቱ. ተመጣጣኝ የአካል ብቃት ምጣኔዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ልብስ አሁን ላይ በ eBay ይገኛል. የእኛ የጂም ሽልማቶች እስከ $ 1.99 ባነሰ እኩል ሊሆኑ ይችላሉ እቃ መላክ!"} {"text": "ኡቱ ጀግና ወያናይ አዋሽ ወርሓዊ ደመዎዘይ ይወሃበኒ ኢሉ ብልጠየቐ፣ ኻው ሓላፊኡ ኤደን ልተዋሃቦ ምላሽ \"ብር የለይ!\" ዝብል እዩ ነይሩ። ወያናይ አዋሽ አብዮታዊ ደሞክራስያዊ መብቱ ተጠቂሙ ደጊሙ ደጋጊሙ ደመዎዝ ብልጠየቐ ለለ፣ \"እስቲ ተረጋጋዕ! እኒ አይተ ስዩም መስፍን፡ እኒ አይተ አባይ ፀሃየ፡ ዝአመሰሉ ጀጋኑ አው ግንባሮምን ማዓንኮሮምን ተወቒዖም ልዘለአለም ሃሪሶም እላረአኻ ሀመይ ኢልካ ብር ትጥይቐና?\" ልብል መጠንቀቕታ ልተሓወሾ ምላሽ ብዝሃቡዎ እማ፣ << ዓሻ ድየ አዋሹ ብዘይ ደመዎዝ ዝሕሹ!>> ኢሉ ለቱይ ዓሰርተይ ዓመት ዝተቓለሰሉ ዓላማ ጠንጢኑ ግዳም ሓደር ሆይኑ ኡቱ ልቐረየ ህይወቱ አው መንገዲ እላለመነ የሕልፎ እኒኦ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!"} {"text": "“የነፃነት ምልክት የሆን ሕዝቦች በህገወጥ ዝውውር የማይመጥነን ድርጊት እያስተናገድን ነው” የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን March 3, 2021"} {"text": "ለማንኛውም ይህ አስከፊ ሁኔታ አፍጦ አግጦ እያለና ህዝባችን በኑሮ ውድነት እየተማረረ በሚገኝበት ወቅት መንግስት ወይም አገዛዙ የህዝቡን ችግሮች ለመቅረፍ የሚችል ይመስል ብዙ ቲያትር ይሰራል፤ ሲሰራም ይታያል። ህዝቡ ራበኝ፣ ጠማኝ ሲልና በድህነት ሲማቅቅ በማክሮ ኢኮኖሚክስና በፕራይቬታይዜሽን ዙሪያ የማያስፈልግ ክረክር ይደረጋል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ አባል ስለመሆኗ አስፈላጊነት እየተጠናና ሌት ተቀን በዚህ ዙሪያ እንደሚሰራ ይወራል። የህዝቡ አንገብጋቢ ጥያቄዎች መሰረታዊ ነገሮችን ማሟላት ነው በሚለው መርህ ፈንታ ሁሉንም ነገር ገበያ ይፈታዋል በማለት አሁንም አገዛዙ የእነ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅትንና የዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅቶችን ምክር በመስማት ህዝባዊ ሀብት ወይም ብሄራዊ ሀብት በማይፈጥሩ ነገሮች ላይ ያተኩራል። በየጊዜው ከውጭ እየተጋበዙ የሚመጡ የታወቁ ኤክስፐርቶችና ከታወቁ የዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅቶች ጋር የሚሰሩ የውጭ አገር ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን በኤክሰፐርትነት ስም የሚሆን የማይሆን ምክር በመስጠት የፖለቲካ ኤሊቱን እያሳሳቱት ነው። በተለይም „በብዛት እየተንጋጉ የሚመጡ“ ቱሪስቶችን ሊያስተናግድ የሚችል በቂ ሆቴል ቤት የለም በማለት ገንዘብ ያለውን በምርት ክንውን ላይ ከመሰማራት ይልቅ ሆቴል ቤቶች እንዲሰራ ይደረጋል። በሆቴል ቤቶች ጋጋታና በሰው ብዛት የተነሳ በተለይም በአዲስ አበባ ውስጥ ለህዝቡ በቂ ውሃና መብራት ማዳረስ የማይቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል።"} {"text": "(Amharic)Illustrated jurisprudence of acts of worship with CD_ከሲዲ ጋር የአምልኮ ድርጊቶችን የሚያሳይ ምሳሌ ለእስልምና የሂሪዝምበርነት የመጀመሪያና ትልቅ ስዕላዊ መግለጫ; ለእያንዳንዱ የሙስሊም ቤተሰቦች የግድ አስፈላጊ ነው. ለግለሰቦች, ለስፕስቶች እና በሌላ መንገድ የአምልኮ ድርጊቶች ህግን የሚያስተምር የተቀናጀ ሥርዓት. ሰዎችን ወደ መፅሐፉ እና ወደ..."} {"text": "ዲሞክራቶች በሁለት ሺህ ስድስት ሁለቱንም ምክር ቤቶች በሁለት ሺህ ስምንት ደግሞ ዋይት ሐውስን እንደተቆጣጠሩ ሲታወቅ በዚያ መልክ የመቀጠሉ ነገር ግን አጠራጥሯል፡፡"} {"text": "አንድ \"ዳግም ማስነሳት\" ኢንተርኔት ወሲብን ጨምሮ በአርቲይክዊ የወሲብ ማበረታቻ ሙሉ በሙሉ እረፍት ነው. አንጎልዎን በማበረታታት እና በማስተማር በ እንደገና ያስጀምሩ"} {"text": "**…” Kiir said before a crowd at Juba International Airport. “I said ‘if you arrest me in this good place, I am sure I will get good food. So there will be no need to return to Juba. You will feed me for free here.’”አዎን ምን ጠፍቶ!?እንኳን መጥታችሁልን እቤታችሁ ድረስ አምጥተን እናበላችኋለን አደለምን!? ግን ይህ የቀጠናው ጥልቅ ብዬነታችን እሰከመቼ ነው? “የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች” አሉ። ግን ይህ አስገድዶ መሬት መንጠቅና አስገድዶ ማስፈረም ለመደብን ወይስ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ልማታዊ የሙስና መር ፖለቲካ ባሕል ይሆን!? ኢህአዴግ ለሱማሊያ ያወጣውን የሰው ኀይል ለሱዳን ሰላምና የተቀናቃኝ ፓርቲ ድርድር የከፈለውን መስዋትነት ለምን ለሀገር ውስጥ ‘ተፎካካሪና ተወዳዳሪ’ ፖለቲካ ፓርቲዎች የሰላም ድርድር ላይ ተግቶ መስራት ተሳነው!? ትርፋማነት የለውም ማለት ነው? ለደቡብ ሱዳን መጨነቅ የነበረባቸው የነዳጁ ባለቤቶች አውሮፓውያንና ካናዳውያን መሆን አልነበረባቸውም? ምን አልባት ኢህአዴግ ንብረት ኣስጠባቂ ሆኖ ሥልጣኑን እንዲጠብቁለት መማፀኛ(አጅ መንሻ) ይሆን? ለማናቸውም ሲልቫ ኪር ጎረቤት፣ ወዳጅ፣ ተቃዋሚን ጠባቂ ብቻ ሳይሆን ከባለሥልጣን ቤተሰብ ጋብቻም ነውና ኅይሌ ጠንቀቅ…እየተስተዋለ ይች በፓርላማ የለመደች እጅ ማወናጨፍና ደማቅ ጩኽት ውጭ ትወጣና መግቢያ እንዳይጠፋ ዋ በለው!"} {"text": "ኣብ ፍሉይ ኩነታት ድማ (ንኣብነት ናይ ጥዕና ጸገማት) ኣብ መዕቆቢ ማእከል ወጻኢ ክትነብር ይፍቀደካ። ንሓገዛትን ካልእ ናይ ሕብረተሰባዊ ምውህሃድ ጉዳያት ድማ ኣብ መንግስቲ ቤት ጽሕፈታት ድሕሪ ናይ ዝተወሰኑ ኣዋርሕ ምንባር ኣብ መዕቆቢ ማእከል ከተመልክት ይከኣል።"} {"text": "በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግሥት ግጭቱን ግልጽ በሆነ አካሄድ እንዲያጣራና አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ እንጠይቃለን፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ፤ ግጭቱ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለችግሩ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲሹ መበረታታት ይኖርባቸዋል፡፡"} {"text": "ቀጥሎም ዑስማን ኢብኑ ዐፋንን ጠሩትና ‹የዐብደላህ አባት ሆይ! እስቲ ስለ ዑመር ንገረኝ፡፡› አሉት፡፡ ዑስማንም ‹አንተ ስለሱ ጉዳይ ከኔ በላይ ታውቃለህ፡፡› አለው፡፡ አቡበክርም ‹የዐብደላህ አባት ሆይ! በርግጥ አውቃለሁ፡፡› አሉት፡፡ ዑስማንም ‹ጌታዬ ሆይ! እውስጡም እላዩን ከሚታየው የተሻለ እንደሆነና የሱ ዓይነት ሰውም በውስጣችን እንደሌለም አሣውቀኝ፡፡› አለ፡፡ አቡበክርም ‹የዐብደላህ አባት ሆይ! አላህ ይዘንልህ፡፡ እኔ የነገርኩህን ለማንም አትንገር፡፡› ዑስማንም ‹ጥሩ› አለ፡፡ (3)"} {"text": "ስዒድ ሑሴን ኣብ 1956 ኣብ ውግእ ስወዝ ካናል ኣብ ጎድኒ ሰራዊት ግብጺ ተሰሊፉ ዝተዋግአ፣ ሓደ ካብቶም ኣብ ምምስራት ጀብሃ ዝተዋስኡ ናይ ካይሮ ተማሃራይ ኮይኑ፣ ኣብ 1963 ኣብ መዕርፎ ነፈርቲ ኣስመራ ምስ ገለ ተጋደልቲ ኮይኑ ሓንቲ ስርሒት ክፍጽም ኣብ ዝፈተንሉ ተታሒዙ ዝተኣስረ፣ ድሓር ኣብ 1975 ካብ ቤት ማእሰርቲ ዝወጸ ገዲም ተጋዳላይ እዩ። ኣብቲ ዝነበረ ሕንፍሽፍሽ እዚኣቶም ምስ ሳበ ብምትሕብባር ካብ ጀብሃ ናይ ምፍላይ ፈተነ ገይሮም ነይሮም። ኣብ ደንከል ሓደ ወተሃደራዊ ጉጅለ ክምስርቱ እውን ፈቲኖም። ኣባል ሰውራዊ ባይቶ ዓሊ ኢሳቕ፣ ምስኦም ከምዘሎ መሲሉ ንተግባሮም ክከታተል ድሕሪ ምጽናሕ ንጀብሃ ምስ ሓበረ ከኣ፣ ኣሃዱታት ተዳልየን ጸኒሐን ደምሲሰንኦም። ገለ ዓቃባውያን መራሕቲ ጀብሃ፣ “እዚ ኣብ ውሽጥና ዘሎ ሓድሽ ሓይሊ ናይ ቀደም ጀብሃ ኣይኮነን። ብኮምኒስት ዝተዓብለለ እዩ። ስለዚ ምስ ሳበ ምምሕዛው ይሓይሽ።"} {"text": "ሠርሖተ ሕዝብ ሆኖ ካህን እና ሕዝብ ወደ ድግስ ሲወርዱ ቀድሞ መደላድሉን ይዞ ያሣምረው ጀመር፡፡ ያወቀ እየሳቀ፣ ያላወቀ እያደነቀ ድግሱን ተቀላቀለ፡፡ እየበሉ እየጠጡ ዝም የጋን ወንድም ይባላል፡፡"} {"text": "ኣብ`ዚ እዋን`ዚ ከቢድ ቁሪ ዓሲልዋ ትርከብ ከተማ ኣስመራ፡ ብምሸት ግን ጽባቔኣ ኣይጥፈአትን። ብፍላይ ኣብ`ዚ ወርሓት ልደት፡ ጎደናታታ ብህዝብን ብድሙቕ መብራህትን ዋዕዊዑ ምርኣይ ቀጺሉ`ሎ ትብል ሰናይት ሃብቱ።"} {"text": "ቢሆንም ግን አገር ውስጥ ያሉ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚፈጥሩትን ሰበብ አቁመው፣ ጊዜያቸውን ተጠቅመው ለሕዝብ አማራጭ እንዲያቀርቡ እና የሚኖረውን እያንዳንዱን ቀዳዳ እንዲጠቀሙ ምሁራን ያስገነዝባሉ።"} {"text": "እኔ እምለዉ አንድ ነገር አለኝ፤ አረም እንዲፈጠርና እንዲስፋፋ ያደረገዉ ማን ነዉ? በእኔ እምነት ችግሩ አረም መፈጠሩ አይደለም፣ለተፈጠረዉ አረም መድኃኒት መጥፋቱ ነዉ፡፡ ብልጥ ሰዉ ከታሪክ ይማራል፣ሞኝ ሰዉ በራሱ ሲደርስ ይማራል እንደ እሚባለዉ እንዳይሆን እፈራለሁ፡፡ሀገራችን የብዙ ዘመናት ታሪክ ባለቤት ብትሆንም፣በዲሞክራሲያዊ መንገድ በመነጋገርና በመግባባት ረገድ የመጨረሻዋ ድሀ ሀገር ናት፡፡ ለእኔ ከምንም ነገር በፊት መቀደም ያለበትን ነገር የረሳን ይመስለኛል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ንጳጳሳዊ ሓይሊ ጸጥታ ስዊዘርላንድ፡ ታዕሊም ሓንሳብ ንሓዋሩ ዘይኰነስ ቀጻሊ መደብ እዩ፡ እዚ ጥንታዊ ዝዀነ ሓይሊ ጸጥታ በዓል ተልእዀ እዩ፡ ስፖርትን፡ ገዛእ ርእስኻ ምክልኻልን ዝተወሃበካ ሓላፍነት ንምፍጻም ዘብቅዕ ታዕሊምን ዘጠቓልል ከምዝዝዀነ፡ ዝዀነ ይዅን ሃንደበታዊ ኵነት ንምብዳህን ንምቁጽጻርን ወይ ንምፍሻልን ዘኽእል መደባት ዘሳዅዔ እውን እዩ።"} {"text": ""} {"text": "“ስልጣኔ አልገባው ያለው” የአማራ ችኮ ህዝብ ግን በአገሩ እና በማተቡ ቀልድ የለም ብሎ በሚያመልከው አምላኩ ምሎ እና ተገዝቶ ወራሪው ፋሺስት ጣሊያንን አይቀጡ ቅጣት ቀጥቶ ሊያደባያቸው መላው የኢትዮጵያን ህዝብ ከዳር እስከዳር በማስተባበር ባርነትን ሊጭኑብን የመጡትን ባእዳን በአድዋ ተራሮች ስር አጥንቱን ከስክሶ እና ደሙን አፉስሶ አፈርድሜ በማስጋጥ ሃያልነቱን እና አልበገር ባይነቱን አሳያቸው።"} {"text": "ስለዚ ነዚ ሰብ ብሞት ጥራይ ኢኻ ክትቀጾዖ ዘለካ ኣኸለ፡፡ ናይዘን ኩለን የሕዋትና ግፍዒ ብምንታይ ክሓዊ፡፡ ይቀጻዕ ይቀንጸል ከምዚኦ ዚዓይነቶም ሰባት ልኡኻት ናይ ህግደፍ ኢዮ።።"} {"text": "እንዳልሽው በዕለቱ በዚያ ስብሰባ ላይ ነበርኩኝ። እንደሚታውቀው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች የራሳቸውን ፍላጎት ለማስፈፀም መሰረት የሌለው ወሬ ይነዛሉ። በዕለቱ ስብሰባው በሰላም ነበር የተጀመረወ። አፈ ጉባዔዋ የእለቱን አጀንዳ ለታዳሚው ካቀረበች በኋላ አጀንዳው ተቀባይነት አገኘ። ሁለተኛ አጀንዳ ላይ ውይይት እየተደረገ ሳለ በቡድን የተሰበሰቡ ሰዎች መጮህ ጀመሩ። እነዚህ ቡድኖች መጀመሪያውኑ ችግር ለመፍጠር ሆን ብለው አንድ ቦታ ተቀምጠው የተዘጋጁ ነበሩ። ስለዚህ ስብሰባውን ረግጠው እየጮሁ ወጡ፤ በእርግጥ ጥቂት ሰዎች ነበሩ።"} {"text": "እንዲሁም ወደ ስልጣን ከመምጣታቸው አስር ቀናት ቀደም ብሎ በለውጥ ሃይሉ ላይ የእስር ትዕዛዝ በማውጣት የይስሙላ መንግስት ለማቋቋም ሲንቀሳቀስ እንደነበርም አንስተዋል።"} {"text": "እኛም ሆን ቴክኖሎጂያችንን የሚጠቀሙ አጋሮቻችን ለምሳሌም ኩኪዎችን የምንጠቀመውና መረጃዎችንም የምንሰብስበው የሚፈልጓቸውን መረጃዎችና ማስታወቂያዎች ቅድሚያ እንዲያገኙዋቸው በማሰብና አግልግሎታችንም የተሻለ እንዲሆን ነው። እባክዎ መስማማትዎን ያሳውቁን Find out more."} {"text": "ጉዳዩ ትልቅ ነውና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት የተሰማውን መልካም ዜና ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “እንዲህ ያለው ድጋፍ ለማክሮ ኢኮኖሚ፣ መዋቅራዊና ለሴክተር ማሻሻያዎች የሚል ነው” ብለዋል።"} {"text": "በመላው ኦሮሚያ ከህዳር ሶስት ጀምሮ ህገ ወጡ የህወሓት ጁንታ ከግብረ አበሩ ኦነግ ሸኔ ጋር በመቀናጀት በሰሜን ዕዝ ሰራዊት አባላት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የሚያወግዝ እና ጥፋተኞች ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ፡፡"} {"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶንዮ ጉተሬዥ፣ በሀገሪቱ የሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ፣ የምርጫው ሂደት በአካታችነትና በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ እንዲጥሩ ጥሪ አድረገዋል።"} {"text": "አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች የትውልድ ቦታ-jiጂያንንግ ፣ የቻይና የምርት ስም ኤች ቲ ኤስ አጠቃቀም የኢንዱስትሪ ጠጣር የእህል መጠኖች የተለያዩ ዓይነቶች ቁሳቁሶች-የብረት ፍርግርግ አቅርቦት ችሎታ"} {"text": "ለሀገራዊ መግባባት በሕገ መንግሥቱ ላይ የሚነሱ የማሻሻያ ጥያቄዎችን መመለስ እንደሚገባ ከአማራ ክልል የተውጣጡ የወረዳና የዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊዎች ተናገሩ።"} {"text": "የኖኖስ ራዳው ሀ Marvel Strike Force Raid ይህም በሶስት የተለያዩ ደረጃዎች የተሸፈነ ሲሆን እያንዳነዱ ከፍተኛ የሆነ አስቸጋሪ እና የተሻለ ሽልማት ያላቸው ናቸው."} {"text": "ፕሮፌሰር ኤርሊች በመጽሐፉ ላይ እንዳቀረበው ጣሊያን ድል ተደርጎ እንደወጣ በመጋቢት 27 1941 የሐረር ከተማ ነፃ ወጣች፡፡ ዋናው የዋሃቢዝም አራማጅ ሼክ ዩሱፍ አብድ አልራሃማን ወደ ሐረር ተመልሶ የዋሃቢዝም እንቅስቃሴን ማቀጣጠልና ሐረርን ለመገንጠል ከፍተኛ ጥረቱን ቀጠለ፡፡ የሙስሊም መሪዎችን በመሰብሰብ ሐረርን ነፃ በማውጣት ለመራው የብሪቲሽ ኮሎኔል ዳላስ የስምምነት ፍርማ በማቅረብ የመገንጠል ጥያቄ አቅርቦ ነበር፡፡ እንግሊዞቹ ይህንን ጥያቄ እንዳልተቀበሉት መጽሐፉ ያስረዳል፡፡ ይሁን እንጂ የተቋቋመው የዋሃቢዝም እንቅስቃሴ ወጣቱን በአክራሪነት በማሰልጠን ለወደፊቱ የነፃነት ትግል የማዘጋጀት ስራውን ውስጥ ውስጡን ቀጥሎ ነበር፡፡ የኃይለስላሴ መንግስት ለዓለም ትምህርት በሚሰጥ መልኩ ሁኔታውን ተቆጣጥሮት አገሪቱ በሰላም ተረጋግታ እንድትቆይ አድርጎ ነበር፡፡ እንዴት የሚለውን በክፍል ሁለት እንመለከተዋለን፡፡"} {"text": "ዳኔ አንኳን አደረሰህ :አደረሰን። በእግዚአብሔር ድንቅ ሐይል ብዙ መንፈሳዌ የሆኑ ሥራ ሰርተሐል : ልትደሰትበት ይገባል። በኔ አመለካከት በተለይ ባሕር ማዶ ላለን የመልዕክትህ ተከታታዬች ለሆን ሁሉ፤ ያንተ ዓምድ ፣ የዐእምሮ መዳበር ፤የመንፈስ መጠንከር ይሰጠናል ብየ አምናለሁ። ለዚህ ያደረሰህ ዓምላከ : የዳዌትን እምነት፣የአብርሐምን ቅንነት፤ የሰለሞንን ጥበብ እንዲሰጥህ ፣ የዘወትር ምኞቴ ነው ። በርታ"} {"text": "ኢትዮጵያውያን ነጋድያን (ፕልግርምስ) ከአስራ አምስተኛ ክፍለዘመን ጀምረው የቅዱስ ጴጥሮስና የቅዱስ ጳውሎስ መቃብር ለመሳለም ወደ ሮም ይሄዱ እንድነበረ በቫቲካን መዛግብትና በኣንዳኣንድ የታሪክ ጸሓፊዎች ሰነዶች ተጽፎ ይገኛል። የሮም ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ለነዚህ ነጋድያን በቫቲካን ውስጥ የሚገኝ የትልቁ ቅዱስ ኢስጢፋኖስ ገዳም የሚባል ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከነ እንግዳ መኖርያ ቤት ሰጡዋቸው። ይህ ቤተክርስቲያን ለኢትዮጵያውያን ከተበረከተ በኋላ Santo Stefano Dei Mori “የቀይ ዳማዎች ቅዱስ ኢስጢፋኖስ” ተባለ። ከዛን ጊዜ ጀምሮ ይህ ቦታና ገዳም በኢየሩሳሌም በኩል ወደ ሮም ይሄዱ የነበሩ ኢትዮጵያውያን መነኮሳት ንብረት ሆኑ። መነኵሴዎቹ ከየትኞች የኢትዮጵያ ገዳሞች ይመጡ እንደነበረ ሁሉ በቫቲካን መዛግብት ተጽፎ ይገኛል። ደብረ-ዳሞ፣ ደብረ-ሊባኖስ፣ ደብረ-ቢዘን ወዘተ ለምሳሌ ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ ይህ ከፍ ያለ ክብርና ታሪክ ያላት ብቸኛ ኣንዲት ኮሌጅ በቫቲካን ውስጥ መኖር ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ክብር ነው። ስለዚህም የኢትዮጵያ ታልላቅ ሰዎችና ባለስልጣናት ወደ አውሮጳ ሲሄዱ ይህችን ኮሌጅ ሳይጎበኙ አያልፉም ነበር። ለምሳሌ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ሁለት ጊዜ፣ (አልጋውራሽ እያሉ በ1924 እና ንጉሠ-ነገሥት እያሉ በ1970 ዓ ም) ፥ ልዕልት ተናኘ ወርቅና ልዑል አስፍሓ ወሰን በ1932 ዓ. ም. በቅርቡም ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በ2019 ወዘተ. ይገኙበታል።"} {"text": "ግዳያት ንግዲ ወዲ ሰብ ዝኾኑ ሰባት ማለት ሰባት ኣብ ትሕቲ ቁጽጽር ናይ ካልኦት ብ ምዃን ካብ ድሌቶም ወጻኢ ክምዝመዝዙን፣ኣብ ዘይደለይዎ ስራሕ ክዋፈሩን፣ብዘይ ዝኾነ ክፍሊት ክሰርሑ ክግደዱን ማለት እዩ።"} {"text": "ይህ ኃይለኛ መረጃ በሺዎች የሚቆጠሩ £ ,1,000,000 50,000 የንብረት ፖርትፎሊዮ በተሳካ ሁኔታ እንዲኖር እና £ XNUMX secret ለሕይወት በሚስጥር ተጓዥ ሀብት ገቢ እንዲገነቡ ረድቷቸዋል - አሁን ፣…"} {"text": "የታዘዘ ስለ አማልክት ለመቆም ስሩ ከሌሎች የላቀ የፖለቲካየማመዛዘን ነው ነው እና ዘመናዊ አርክቴክቸር ነው ሆኗል ሰዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች. ይህ አገር ግምገማዎች ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ምረጡ ምንም ነው ጥንታዊ እና የወደፊት, ውስጥ እንደ ባህል ነው እና. ግዘፌ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን እያንዳንዱ ጎብኚ እናገኛለን. አዳዲስ ግምገማዎች አንቀጽ ስለ ኖርዌይ እንደጠፋ ምክንያት ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የሚሰጡዋቸውን. ይገናኛሉ ህጻናት እና ጎልማሶች, ግንኙነት ሕጋዊ ስርዓት, ግብዣ ወደ ቅድሚያ ሪዞርቶች እና ዩንቨርስቲዎች. በቀዳሚ ግምገማዎች በይፋ ውሸትን ዋነኛ ተጠቃሚ - ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን እና አዳዲስ ግምገማዎች ናቸው ከሞላ ጎደል ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. ኖርዌይ ለእኛ በዚህ የሚሰጡዋቸውን ተከፍቶ ከዚህ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. እና, ተራራ መንገዶች እና ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ወንዝ - የእኛ ግብ ደረጃ አልተሰጠውም. ደረጃ ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ለማዘጋጀት. በቀዳሚ ግምገማዎች አሁን በኖርዌይ አገር ውስጥ ጎግል, ታያለህ አዳዲስ ግምገማዎች እና በጠባብ አገር ተጠቃሚ ግምገማዎች አሁን በሺዎች የሚቆጠሩ ይታያል እና ልብሶቻቸውንም ከሌሎች ነፃ ነው ተራራ ማውጣት ክልሎች."} {"text": "ይሄ የፕሬዘዳንት ሙስጠፋ ወርቅ ሃሳባብ በቅርቡ “አዲስ አበባ በህግም በታሪክም የኦሮሞ ናት” የሚል የቅዥት ሃሳቡን ሲሰነዝር ለነበረው ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንት ለአቶ ሽመልስ እና ለድርጅታቸው ለኦዴፓ እንዲሁም ለህወሓት ካምፕ ቢደርሳቸው ጥሩ ነው። የአማራ ክልል ህዝብም በየአቅጣጫው ከተደቀነበት የህልውና አደጋ ለመሻገር የሚያስችለው አንድነት ፈጥሮና ተደራጅቶ ዛሬ ፕሬዘዳንት ሙስጠፌ ያነሱትን ያያቶቹን ሃሳብ እውን ለማድረግ የማይናወጥ አቋም ያለው መሆኑን የሚያረጋግጥበት ጊዜ ይመስለኛል።"} {"text": "ለአካባቢ ተስማሚ ከፕላስቲክ የፀሐይ መነፅር በመራቅ አረንጓዴ ይሂዱ ፡፡ Engleberts Premium የፀሐይ መነፅሮች ዘላቂ ናቸው ፡፡ ባምቦስ በምድር ላይ በፍጥነት እያደጉ ካሉ አንዳንድ እጽዋት መካከል አንዳንዶቹ ዓይነቶች በ 3 ሰዓታት ውስጥ እስከ 24 ጫማ የሚደርስ የእድገት መጠን እንዳላቸው ሪፖርት አድርገዋል ፡፡ ቀርከሃ ምንም ማዳበሪያ አያስፈልገውም እና ከራሱ ሥሮች ራሱን በራሱ ያድሳል ፣ ስለሆነም እንደገና መተከል አያስፈልገውም ፡፡"} {"text": "ከሁሉም ቤተ እምነት ያላችሁ ሰባኪያነ ወንጌል በአንድ ላይ ሁናችሁ ከተበዳይ ፣ ከተጠቂ ጎን በአንድነት የምትቆሙት መቸነው? በተለይ የኦርቶዶከስ ተዋህዶ ሰባኪያን ሰማዕትነትን አትሰብኩንምን? መቼ ነው እንደምታስተምሩን ሰማእታት ከተበዳይ ጎን የምትቆሙት?"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ህዝብ ለመከተብ እንደሚያስችል መነገሩን አክሎ ገልጧል፡፡ አል አይን በበኩሉ፤ በኮቫክስ ጥምረት ውስጥ በአባልነት በተካተቱ 92 አገራት የሚሰጡ የኮሮና ክትባቶች የጎንዮሽ ጉዳቶችን ለሚያስከትሉባቸው ሰዎች የገንዘብ ካሳ የሚከፈልበት አሰራር መቀየሱን ዘግቧል፡፡ በአለም የጤና ድርጅትና ቸብ ሊሚትድ"} {"text": "ይህ ሲባል በሙስሊም ኢትዮጵያውያን ወገኖች ላይ መጥፎ የጥርጣሬ ዘር ለመበተን ሳይሆን በኑሮ ችግር ምክንያትና በሕዝባችን ድካም በመግባት እንደዚህ ያለ የክፉ ሥራ ሃሳብ ለማራመድ አጥብቀው የሚሹ የጎረቢት ጠላቶች ስለማይጠፉና ሁላችንም ለጉዳዩ ትኩረት ከመስጠት እንዳንዘናጋ ለማሳሰብ ጭምር ነው፡፡"} {"text": "በቤቴ አቅራቢያ አዲስ ግንባታ ተመሳሳይ መሠረታዊ ስህተቶች አሉት ፡፡ ከወደፊቱ ጎረቤት ጋር የአየር / የውሃ ቆብ መምረጡ ስገረም እርሳቸው መለሱኝ ቤታቸው \"በደንብ የታጠረ\" ነው ...!"} {"text": ""} {"text": "ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ መልካም የጉዞ ፍታት ለካራቱሪ በኢትዮጵያ የካሩቱሪ አሟሟ አስከሬን ምርመራ በምዕራብ ኢትዮጵያ በምትገኘው በጋምቤላ ክልል ካሩቱሪ እየተባለ"} {"text": "አዳምን ለማዳን ከሰማይ የወረደውን አይሁድ ሰቀሉት፣ የሰማይን ሥልጣን ያለው የሁሉ ጌታ እንደሆነም ምንም አላወቁም ብሎ ተናግሮ ነበር፡፡ ይህም ድርሰት በቤተ ክርስቲያናችን የጾም መጀመሪያ የሆነው ዕለተ ሰንበት ዋዜማ፣ መግቢያ፣ /መሐትው/ ሆኖ ከዋዜማ በፊት ምንጊዜም በየዓመቱ ይቆማል፡፡ ይዘመራል፡፡ ይመሰገናል ማለት ነው፡፡"} {"text": "እባካችሁን wrote: password- አዲስ መጽህፍ ስላስተዋወከን አመሰግናለሁ:: ሆኖም በአማርኛ ባይተረጎምም በመዓዛ መንግስቴ ለንባብ የቀረበው ባለአራት ክፍል የመጀመሪያ መጽሀፍ Beneath the Lion's Gaze ግሩም ታሪካው ልብ ወለድ ይመስለኛል:: ታሪኩ ኢትዮጵያን መሰረት ያደረገ ቢሆንም እስካሁን ወደአማርኛ አልተተረጎመም። ወደሌሎች የውጪ ቋንቋዎች መተርጎሙን ግን አንብቤያለሁ።"} {"text": "በመሰረቱ የአማራ ህዝብም ሆነ ሌላው የዛሬ 100 ዓመት በሆነ የፓለቲካ ግብግብ የዛሬው ትውልድ ሊጠየቅ አይገባም። የሆነው ሆኟል። ያለፈን የፈጠራና እውነትነት ያለውን የበደል ክምር በመርሳት ወደፊት መራመድ ብልህነት ነው። ግን እንደ ወያኔ ያለ አፍራሽ ድርጅት ራሱ የሰራውንና የሚሰራውን ግፍ ለመሸፈን እንደ አኖሌ አይነት ሃውልት ሲያቆምልን እንደ መስቀል አዶኮብሬዎች እሳት በልተን እሳት የምንተፋ ከሆነ ክጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የአማራ ህዝብ በወያኔ ሃርነት ትግራይ ግፍ አልተፈጸመበትም የሚሉ ካሉ እውሮች ናቸው። ዛሬ ከቀያቸው ተፈናቅለው በየደጀ ሰላሙና በሜዳ ላይ የወደቁት ዜጎቻችን ሁኔታ ልብ ያቆስላል። በዓለም ፓለቲካም ሆነ በሃገራችን ጥላሸት ቀቢ የሰጣ ገባ ግብግብ ገዢዎች፤ ገራፊዎች፤ መዝባሪዎች፤ ገዳዮች በወረፋቸው አፈር ሲመለስባቸው አይተናል። የተንሻፈፈ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። እውቁ ኢትዮጵያዊ ሸህ ሁሴን ጅብሪል ሰለ ጣሊያን ወረራ አስቀድመው እንዲህ ብለው ነበር።"} {"text": "ለጎል ቅርብ ነው ግብ ያስቆጥራል አሲስት ያደርጋል… ለኔ ልዩ ሆኖብኛል ወደፊት ወደ አጥቂ ቦታ እየተጠጋ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴ ያስደስታል፡፡ በሻምፒዮንስ ሊጉ ከሪያል ማድሪድ ጋር"} {"text": "ያንተ ሞት የረሳቺህ መሰለህ ይገርማል ኣንተ ስትሞት የክቡሩ የጀግናው ያክል እንኳን ሳታበረክት ........ትወድቅ ይሆናል ወሬኛ መለፍለፍ ቢቻ ኣዎ ወርቅ በእጅህ ሲሆን ጨርቅ ይመስላል ተብሎ ኮ ተመስለዋል!!!!!"} {"text": ""} {"text": "መንግስት ከኦነግ ጋር ያደረጋቸው ድርድሮች ፍሬያማ አለመሆናቸው አንዱ ምክንያት ነው፡፡ የመንግስት እና ኦነግ ድርድር ደሞ ታሪካዊ ዕዳ የተጫነው እንደነበር ግልጽ ነው፡፡ ምክንያቱም ኦነግ ከሸግግር መንግስቱ ተገፍቶ እንደወጣ ስለሚናገር ለዐመታት በሕወሃት/ኢሕአዴግ ላይ ቂም ቋጥሮ የኖረ ድርጅት ነው፡፡ ይህም ለመተማመን እንቅፋት መሆኑ አልቀረም፡፡ ብዙም አላዋጣውም እንጅ ኦነግ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ማግስት በኤርትራ መጠለያ በማግኘቱ ለተወሰነ ጊዜ በትጥቅ ትግል ላይ ተስፋ ጥሎ እንደነበርም መገመት አያዳግትም፡፡"} {"text": ""} {"text": "በአንድ አካባቢ ማጅራት ገትር መኖሩ ጥርጣሬ ካለ በክልሉ የሚገኙ መንግሥታዊና ሕዝባዊ ድርጅቶች እንደዚሁም ግለሰቦች ፈጥነው በአቅራቢያው ለሚገኙ የጤና ድርጅቶች ማሳወቅ፣"} {"text": "በሌላ በኩል ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ይህን አስተያየቱን የሰጠው የቴዲ ፖስተር ከመውጣቱ በፊት ቢሆን ኖሮ የጋዜጠኛውን አስተያየት እንደ ምክር ወስደን፤ኢትዮጵያ የሚለውን ዘፈን ስንሰማ ደግሞ፤ የጋዜጠኛው ምክር መሬት አልወደቀችም! በማለት አድናቆት በቸርነው ነበር። ነገር ግን ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ይህን አስተያየት የሰጠው “ኢትዮጵያ” የሚለው ፖስተር ከተለቀቀ በኋላ በመሆኑ አስተያየቱን እንደ ምክር መቀበል ያስቸግራል። ምክንያቱም የአልበሙ መጠሪያ ኢትዮጵያ የሚል ከሆነ “ኢትዮጵያ” የሚል ስራም እንደሚካተትበት መገመት ከባድ አደለምና ነው።"} {"text": "እንደ ኦሜግል ያሉ የውይይት አገልግሎቶች ከሴት ልጆች ጋር ለመገናኘት ፍላጎት ላላቸው ትክክል አይደሉም ፡፡ ግን እንዴት ከእርስዎ ጋር ለመገናኘት ከሚጠብቁ በሺዎች ከሚቆጠሩ ቆንጆ እንግዳ ሴቶች መምረጥ ነው? አዎ ፣ በኦሊቭ አማካኝነት ከልጃገረዶች ጋር ቪዲዮ ቻት ማድረግ እና ጊዜዎን በአግባቡ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ አሁን የሴት መስመር ቻት ሩሞችን በመስመር ላይ ማግኘት ከእንግዲህ ሥራ አይሆንም! በቀላሉ ማንኛውንም የውይይት ክፍል ቪዲዮችንን ይቀላቀሉ እና ከሴት ልጆች ጋር በነፃ ይወያዩ ፡፡ በውይይት አገልግሎታችን ላይ “ጀምር” ን ጠቅ በሚያደርጉበት ቅጽበት ከሴት ልጆች ጋር ለመወያየት ከብዙ ቶን ክፍሎች ጋር እናገናኝዎታለን ፡፡ ስለዚህ ፣ ምን እየጠበቁ ነው? አንድ አስገራሚ አስደሳች ተሞክሮ ጠቅ ማድረግ ብቻ ነው !!"} {"text": "በቲ መጥቓዕቲ ዝተቐትሉ 31 ዘይኮኑ 41 እዮም፤ ዝተመዛበሉ ድማ ኣስታት 7,000 እዮም ክብሉ ነበርቲ ሓቢሮም። ኣብዚ ሰሙን ቤትትምህርቲ ብምኽፋቱ ካብቲ ቤት ትምህርቲ ንክንወፅእንግደድ ኣለና ክብሉ እውን ሓቢሮም።"} {"text": "አቶ ተገኑ፡- በጋራ በሚደረጉ ስብሰባዎች ላይ የክልሉ መንግስት እና ስኳር ኮርፖሬሽን ያለንን ሥጋቶች በተደጋጋሚ እናሳውቃለን። ለዚህም ነው በኢትዮጵያ አዲስ የግራውቲንግ ቴክኖሎጂሥራዎች እንዲሰሩ ተደርጎ ለውጥ ማምጣት የተቻለው። ፍሳሹ በፊት ከነበረበት አሁን ላይ በጣም ቀንሷል። ሆኖም ፍሳሹ ሙሉ ለሙሉ አልቆመም። በቅርብ ጊዜም የጋራ መድረኮች ስላላካሄድን በቀጣይ ያለውን ሁኔታ ለማስቀመጥ አልችልም። ለውጦች ግን አሉ፤ የምዘና ሥራዎች ግን በጋራ አልሰራንም።"} {"text": "በአንቀጽ 82 ስር ፍ/ቤቱ ዘርዝርና ሰፋ ያሉ ሀላፊነቶች የተሰጡት ሲሆን ከፍ/ቤቱ ሌላ በተጋቢዎቹ የሚመረጡ አስታራቂ ሽማግሌዎች በጉዳዩ ላይ እንዲገቡበት የማድረግ እድል አለ፡፡ የአስተራቂ ሽማግሌዎቹን የስራ ክንውን ሪፖርቶች የመቀበልና ለሽማግሌዎቹ የስራ መመሪያ መስጠት የፍ/ቤቱ ኃላፊነት ስለመሆኑ አንቀጽ 119 እስከ አንቀጽ 122 ድረስ ባሉት ድንጋጌዎች ተመልክቶ ይገኛል፡፡ ፍ/ቤቱ ባልና ሚስቱን በተናጠልም ሆነ በአንድነት በማነጋገር የፍቺው ጥያቄያቸውን ትተው አለመግባባታቸውን በስምምነት እንዲቋጩት ያግባባል፡፡ ይህን ሞክሮ ያልተሳካለት እንደሆነ ባልና ሚስቱ ከፍ/ቤት ውጪ ራሳቸው በሚመርጡት ሽማግሌዎች አማካኝት ጉዳያቸውን በእርቅ እንዲጨርሱ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ባልና ሚስቱ በመፋታት ቆርጠው በሽማግሌም አለመስማማታቸውን መፍታት ካልቻሉ ፍ/ቤቱ ከሶስት ወር ያልበለጠ የማሰላሰያ ጊዜ ሊሰጧቸው ይችላሉ፡፡"} {"text": "ኢትዮጵያውያን በመድፎቻቸው እየተረዱ ምሽጉን ሰብረው ለመግባት በተደጋጋሚ ሙከራ አድርገው ነበር፡፡ መሰላል አምጥተው ወደ ምሽጉ ከታች ወደ ላይ በድፍረት ለመውጣትም ሞክረዋል፡፡ ነገር ግን ምሽጉ ከነበረበት ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ አንጻር ሊሳካ አልቻለም፡፡"} {"text": "ግድቡ ያልቃል፡፡ ወንዙም ይቀጥላል፡፡ የሚቀረው ታሪክና ሐሳቡ ነው፡፡ አሜሪካውያን በአሪዞናና በኔቫዳ መካከል የሚገኘውን የሁቨር ግድብን የሠሩት(እኤአ ከ1931-36) በችግር ወቅት ነው፡፡ ገንዘባቸው፣ ጉልበታቸውንና ዕውቀታቸው ሠውተው ነው የሠሩት፡፡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ገንቢዎች ሕይወታቸው ከፍለውለታል፡፡ አያሌ አሜሪካውያን ዛሬ ግድቡን ለመጎብኘት ሲሄዱ ከግድቡ በላይ ስለ ግድቡ አሠራር የሚያሳየውን ሙዝየም መጎብኘት ነው የሚያስደስታቸው፡፡ ለምን ተገነባ? የዚያን ዘመን መሪዎችና ሕዝብ ምን ነበር ዓላማቸው? እንዴት ነበር የገነቡት? እነማን ምን ዓይነት መሥዋዕትነት ከፈሉ? ግድቡን ሲገደቡ አሜሪካን የት ማድረስ ነበር ሕልማቸው? ይህን ነው ሙዝየሙ የሚተርከው፡፡ የተሠው ዜጎችን፣ የቀን ራሽን እየተሰጣቸው የገነቡ አሜሪካውያንን፣ በአነስተኛ ክፍያ ለሀገራቸው የሠሩ ባለሞያዎችን ያሳያል ሙዝየሙ፡፡"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "የመኪና ካታሎግ ፈልግ ቋንቋ ቀይር language ኃላፊነትን የማውረድ: ራስ-ሰር ውሂብ ከህዝብ የሚገኙ ምንጮች ተሰብስቧል። እዚህ የተነበበው ማንኛውም መረጃ ለአንባቢዎች ጥቅም ላይ የሚውለው ነው ፡፡ በጣቢያችን ላይ የምናቀርበው ማንኛውም መረጃ እስከምናውቀው ድረስ ትክክለኛ እና እውነት ነው ፡፡ ስህተቶች ወይም ስህተቶች ሊኖሩ ይችላሉ። እኛ በዚህ ጣቢያ ላይ ከማንኛውም የንግድ ምልክት ወይም የንግድ ስም ጋር አልተቆራኘንም። ሁሉም የንግድ ምልክቶች ፣ የአገልግሎት ምልክቶች ፣ አርማዎች እና / ወይም የጎራ ስሞች የየባለቤቶቻቸው ንብረት ናቸው ፡፡ Privacy Policy | የአጠቃቀም መመሪያ Copyright © 2015 - 2020 AUTO-DATA.ORG, መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው."} {"text": "አፈ ታሪክ ይሁን እውነተኛ ታሪክ ስለ ጋውስ የሚነገር ዝና አለ። የአንደኛ ደረጃ ክፍል ተማሪ እያለ አስተማሪያቸው ጊዜ ለማሳለፊያ ከ1 እስከ 100 ያሉትን ቁጥሮች ተማሪወቹ እንዲደምሩ የክፍል ስራ ሰጣቸው። ጋውስ ግን በፍጥነት እንዲህ ሲል ድምሩን ሊያገኝ ቻለ: 1 + 100 = 101, 2 + 99 = 101, 3 + 98 = 101, ወዘተ... እንዲህ አይነት 50 ጥንዶችች በፍጠር, አጠቃላይ ድምሩ 50 × 101 = 5,050 መሆኑን ተገነዘበ። ይህ ዘዴ ባሁኑ ዘመን በዚህ መልኩ 1 2 ∗ ( n ∗ ( n + 1 ) ) {\\displaystyle {\\frac {1}{2}}*(n*(n+1))} . ባጠቃላይ መልኩ ከ 1 እስከ n ያሉ ቁጥሮችን በፍጥነት ለመደመር ይረዳል፡ እዚህ ላይ \"ን\" ማናቸውንም ከ1 በላይ የሆነ መቁጠሪያ ቁጥር ይወክላል።"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": "ሹቡር (ሱመርኛ፡ ሱቢር፣ ሱባር፣ ሹባር፣ ሹቡር፤ አካድኛ፦ ሱባርቱ፣ ሹባርቱም፣ ሱባርቱም፣ ሹባሪ) ከሰናዖር ወደ ስሜን በጤግሮስ ወንዝ ላይ የተቀመጠ አገር ነበረ። ይህም ስም በጥንታዊ አማርና ደብዳቤዎችና በኡጋሪት መዝገቦች 'ሽብር' ተጽፎ ተገኝቷል።"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "ስርዓት ህግደፍ፡ “ውድብ ሕቡራት ሃገራት ብጌግኡ ተኣሚኑ፡ ሓቅነትና ተረጋጊጹ፡ ነቲ ኣብ ልዕሊ ኤርትራ ዝፈጸሞ ጌጋ ይግምግሞ ‘ሎ ክብል ኣብ ውሽጢ ኤርትራ ናይ ሓሶት ዘመተ የካይድ ከምዘሎ ምንጭታት ሓቢሮም።"} {"text": "መንግሥት ከሞላ ጎደል ካሲኖን ፣ ውርርዶችን እና የተለያዩ የጥላቶችን የቁማር ተቋማትን ሙሉ በሙሉ ለማቆም ችሏል ፡፡ በተፈጥሮ የንግዱ ባለቤቶች ግብር ይከፍላሉ ፡፡ እንዲሁም ክትትል ተደርጓል። ግን የግዛት ቁማር ተቆጣጣሪዎችን ይጠቀማል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊት የሑመራ ሱዳን መንገድን ጨምሮ ማይዳሊ፣ ደንሻ፣ ባዕከር፣ ልጉዲ፣ የሑመራ አውሮፕላን ማረፊያን መቆጣጠሩንና በምዕራብ ግንባር እያደረገ ያለውን ጥቃት መቀጠሉን የመከላከያ ኢንዶክትሬሽን አስታወቀ።"} {"text": "ሰውየው መቃብር እየፈነቀለ ትኩስ አስክሬን አየጎተተ አውጥቶ መልሶ ይቀብራል፡፡ ግን ደግሞ የለበሱትን ልብስ ያጌጡበትን ጌጥ የደረቡትን ኩታ እያወጣ ይዘንጥበታል፡፡"} {"text": "የአድዋን የአይበገሬነትና የድል አድራጊነት መንፈስ በመጠበቅ የሕዝባችንን ኹሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁላችንም በጋራ የምንነሳበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ አቶ በለጠ ሞላ ተናገሩ። አማራ ሚ…"} {"text": "ድመቶች በተፈጥሮ ትንሽ ይጠጣሉ ፣ ይህ በመነሻቸው ነው ፡፡ እርጥበታቸውን ከተያዙት ያወጡ ነበር ፡፡ አሁን እነሱ የሚታመኑት አገልጋያቸው በሚያደርጋት ውበት ላይ በሚያምር ሁኔታ ላይ ነው ፡፡ የፔታዶር ሃይድሬት ኮምፓክት የመጠጥ thisuntainቴ በዚህ ይረዳዎታል ፡፡ ያለምንም ጥረት ድመቶችዎ ከባህላዊ የመጠጥ ሳህን የበለጠ 2x ይጠጣሉ ፡፡ ይህ የኩላሊት እና የፊኛ ችግሮችን ይከላከላል ፡፡"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "እኛም እንደዚህ ዓይነት ስሜት ካለን ወይም ዝም ብለን ማድረግ ከፈለግን un በዚህ መመሪያ ውስጥ በየቀኑ የምንጠቀምበትን ኮምፒተር ማረጋገጥ te እናሳያለን የተጠለፈ ፒሲን ለመለየት መቻል ሁሉም ዘዴዎችአስፈላጊ እርምጃዎችን ለመውሰድ እና እ.ኤ.አ. ውሂብ በአሳሾች ውስጥ የተቀመጡ የግል መረጃዎች ፣ የመለያ መረጃዎች እና የብድር ካርድ ቁጥሮች።"} {"text": "መንገዱ ከ 5 አመት በላይ እየሆነ ሲሆን ከ 40 በላይ የምግብ ኤክስፖርት እና የምግብ አቅራቢዎች አሉት. መንገድን መመገብ የእጅ መታጠቢያዎችን, ተንቀሳቃሽ የእጅ መታጠቢያ ገንዳዎችን እና ሌላው ቀርቶ በቦታው ላይ የሚገኘውን ኤቲኤም ያቀርባል."} {"text": "በዓለም ዙሪያ የቫይረሱ ተጋላጮች ቁጥር 18,117,821 መሆኑ ለህልፈት የተዳረጉት 690,181 መድረሱን ነው መረጃው የሚያሳየው፤ ዩናይትድ ስቴትስ በቫይረሱ ተጋላጮች ብዛት በዓለም ዙሪያ ከተመዘገበው አንድ አራተኛ ገደማውን ይዛለች።"} {"text": "ገንዘቡን በጥንቃቄ መያዝን በተመለከተ ገንዘብ ብስክሌት ብቻ አይደለም. አሁን በኪስ ውስጥ ውስጣዊ ሱቆች መግዛት ትችላላችሁ, በኪስ ውስጥ በኪስ ውስጥ ገንዘብ ሊያከማች ይችላል, እና ሸሚዞችን እና የተሸፈኑ ሱቆችን ከተሸፈኑ ኪቼዎች መግዛት ይችላል. እነዚህ አማራጮች ለረጅም ጊዜ የሚጓዙ ቀናት, በተለይም ሌሊት ጉዞ ላይ ከሆንክ በጣም ጥሩ ናቸው. ገንዘብዎ በሰላምዎ ላይ በደንብ ይደበድቡት እና ሌባዎ ከብርጭቆዎ ገንዘብ እየወጣ ከሆነ በስርቆት ሊተኛ ይችላል. ይህ አጭበርባሪዎች የሚያውቁት ነገር አይደለም, ስለዚህ በብራዚል ውስጥ ጎዳና ላይ እየተንከባለሉ እና ያሉዎትን ሁሉ ከጠየቁ ጥሩ ሊሆን ይችላል."} {"text": "ኤዶም ማስረጃ ለማቅረብ እየሞከርኩ ነው ::መጣጥፎች የሚለጠፉባቸውን ኢትዮጵያዊ ሳይቶች እያሰስኩ ነው:: ችግሩ እንደምታውቀው አብዛኛ የአማርኛ ጽሁፎች በ PDF ናቸው::የ PDF ፋይሉን ስም ካላወክ በኮንቴንት/ይዘት ጉግል አድርገህ ማግኘት አትችልም:: ልብ ብለህ አስተውል ኤዲት እያደረገ የፋይሉን ስም/ርእሱን እየቀየረ እንደሚያቀርብ:: ብታስተውል አብዛኛው ፖስቶችን ከዋናው ቶፒክ ጭምር በመደጋገም ኤዲት እያደረገ ቀይሯቸዋል ማጉተምተም እንደጀመርኩ::"} {"text": "ለዚህም የትግራይ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ በሰጡት ምላሽ የደረሳቸው ማስጠንቀቂያ ሕገ መንግሥታዊ መሰረት የሌለው መሆኑን በመግለጽ “የሕገ መንግሥት መርሆዎችን የሚጥስ፣ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ሉአላዊ የስልጣን ባለቤትነትን የሚጻረር” በመሆኑ የትግራይ ክልል መንግሥትና ሕዝብ እንደሚቃወሙት ገልፀው እንደማይቀበሉት አሳውቀዋል።"} {"text": "ከመጥረቢያ ብረት የተሰራው ጦር ከአቡጀዲ ይልቅ ምርጫው የሚያውቀውና የለመደው ጉቶ እንደሆነ ሁሉ በተቃውሞ ተፈጥረው በተቀዋሚነት ኖረው በዚሁ ዝና አትርፈው ጥቅም ያካብቱ በየትኛውም ዘርፍ ያሉ ወደ አቡጀዲ የሚጠራውን የዶ/ር አብይ ንግግር ገፍተው ወደ ለመዱት ወደ ጉቶ ( ተቃውሞ) መሄዳቸው የተፈጥሮአቸው ነውና ባያስገርምም ለለውጥ እንቅፋት መሆናቸው ስለማይቀር እረፉ ማለት በንቃትም መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡"} {"text": "እኛ ከመረጥነው እርሱ የመረጠው ይበልጣልና፡፡ የጠየቅኩትን ከለከለና የመረጠልኝን ሰጠኝ፡፡ እኛ የሚያምረንን፣ እርሱ ግን የሚያምርብንን፤ እኛ የምንፈልገውን፣ እርሱ ግን የሚያስፈልገንን ያደርግልናል፡፡"} {"text": "አንዳንድ ሰዎች እነዚህን በረከቶች ለመክፈል እና አንዳንድ መልካም ጥቅሞችን ወደሚያመጣው ስራ እንዲገቡ ፈቃደኞች ናቸው. ነገር ግን በእረፍት እረፍት ቀናትዎ ውስጥ እንደዚህ አይነት ስራ የማይፈልጉ ከሆኑ ይህንን የ RV ጉዞን በጥንቃቄ ያስተውሉ. በአጭሩ ሁሉንም መኖሪያ የሚያካትት የመጫወቻ ዓይነት, እንዲሁም ምግብ ቤቶች ውስጥ መመገብ እና በሚያስደስት ሆቴሎች ውስጥ መቆየት ለእርስዎ የመንገድ ጉዞ ጎላ ያሉ ምልክቶች ናቸው, ቁርጠኝነትን ከማቅረባችን በፊት ስለዚህ አማራጭ ረጅም እና ሀሳብዎን ያስቡ."} {"text": "ይሀኸው በቴዲ አአፍሮ ድግስ ላይ አስጠብቆ ምችው ያደሩት የ17አመት ወጣቶቻችን እና ሴቶች ሉሲዎቻችን 5 ፣ 5 ጎሎችን አሰተናገዱልን! ለተጨዋቾቻችን ግዴለም መሸነፍ ማሸነፍ ያለ ነው ይኖራል የሚያሳዝነው ቅጥ ያጣው ሽፈራው ነው ደግሞስ ስለምን በሳምንት ግዜ ውስጥ ገና ብዙ ጨዋታዎች የሚጠብቃቸውን ወጣቶች ልክ እንደ ራፐር አቀንቃኝ ወይም ወደ ካዚኖ ቁማር ቤት እንደሚሄድ ጀብደኛ ልጆቹን በሊሙዚና ጭኖ ወደ ጭፈራ መውሰድ ምን የሚሉት ሙገሳ ነው የሄ? አሁንም የጥር ላይ ተረኛ ተጨዋቾቻንን ይጠብቅልን ከ ግርግር ሌላ ምን ይባላል"} {"text": "የኦሮሞን ህዝብ የነጻነት ትግል ከፍተኛ ላይ ደረጃ በማድረሱ ውስጥ የቄሮ ቢሊሱማ ሚና ኣክሪና ታሪካዊ ነው። ይህ ትግል ይኔ ነው ብሎ ወደራሱ በመውሰድ ባካሄደው ፍልሚያ የጠላትን ጎራ ኣርበድብዷል። በኦሮሞ ህዝብ ላይ የተተበተበውን የቅኝ ኣገዛዝ(ኮሎኒ) ስር በመበጣጠስ ጠላትን ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ከቷል። ከሁሉም በላይ ደግሞ እንደቄሮ ቢሊሱማ"} {"text": "ሉዚያና haንሃ አስደናቂው የሜስትሮ እናት ስም ነው። እሷ የተወለደው በብራዚል ከሚገኘው ፐርናምቡኮ ነው ፡፡ በ 2019 ል her በብራዚል ውስጥ ለብሔራዊ ቡድን ሲታይ የመመልከት መብት ነበራት ፡፡ እንደሌላው የኩንሃ ቤተሰብ አባል ሁሉ ል her እንደነበራት በማየቷ ደስተኛ ነበረች በብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች መካከል የተሻለ ተመን. ኩንሃ በጣም እሷን ትወዳለች ፣ እናም አብረው አስደሳች ትዝታዎች አሏቸው።"} {"text": "አምነስቲ ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩት ለሁለት ሆነው በሰንሰለት መታሰር፣ በታሰሩበት ክፍል ውስጥ እንዲጸዳዱ መደረግ፣ ለ24 ሰዓታት በተጨናነቀ ክፍል ውስጥ እንዲሆኑ ማድረግን ጨምሮ በሳዑዲ እስር ቤቶች ውስጥ የመከራ ሕይወትን እየመሩ ነው።"} {"text": "የእትዮጵያ ህክምና ማህበር በትናንትናው እለት በጽህፈት ቤቱ ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ በዘንድሮው አመታዊ ጉባኤ የደም ልገሳ እና የጎዳና ሩጫ እንደሚደረግ ነው፡፡ ዶ/ር ገመቺስ ማሞ የማህበሩ ፕሬዚዳንት በመግለጫቸው እንደተናገሩት የህክምና ባለሞያው ስነ ምግባርን የተከተለ ጥራት ያለው ህክምናን ከማዳረስ ባሻገር የህብረተሰቡ አካል በመሆኑ ወገንተኝነቱን ማሳየት ይኖርበታል፡፡ በመሆኑም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መደረግ እንዳለበት ከመንገር ባለፈ አርዓያነቱን ማሳየት አለበት ለዚህም ነው ከታላቁ ሩጫ አዘጋጅ ጋር የጎዳና ሩጫ ለማድረግ የተፈራረምነው ብለዋል፡፡ የታላቁ ሩጫ አዘጋጅ ዳይሬክተር አቶ ኤርምያስ አየለ ሩጫው የ..."} {"text": "አክሊሉ ሃብተ ወልድ እ.ኤ.አ. በ1935 ዓ.ም. በተካሄደው በፈረንሳይ ምርጫ የሰሩትን ታሪክ እ.ኤ.አ. በ2020 ዓ.ም. አሜሪካን አገር በሚካሄደው ምርጫ የሚደግም ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?"} {"text": "ኦባንግ፡- ምርምር የሚያስፈለገው ጉዳይ አይመስለኝም። አገርን፣ ሕዝብን፣ መጪ ትውልድን የሚያስቡ አካላት የጋራ ራዕይ ለመቅረጽ አይቸገሩም። ይህንን ለማድረግ አገላጋይና ሸምጋይ አያስፈልግም። ስለ አገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ መጪ ትውልድ በቃል ሳይሆን በተግባር የማያስቡ ስለ ምን እንደሚያስቡ መናገሩ አሰስፈላጊ አይመስለኝም፤ ግልጽ ነው። ስለዚህ በመከፋፈል፤ በመበጣጠስ የትም አይደረስም። ስትበጣጠስ ታንሳለህ። ስትበጣጠስ ሳታስበው ሳይከፈልህ የምትታገለውን ድርጅት እያገዝክ ነው ማለት ነው። በግልጽ ቋንቋ ለኢህአዴግ እና ለወያኔ ትሠራለህ፣ ታገለግላለህ፣ ትገዛለህ፣ ትኖራለህ … ማለት ነው። በዛው ነጻ ሰው የመሆን እድል ሳይገጥምህ ታልፋለህ ማለት ነው።"} {"text": "የከተማ አስተዳደሩ ከባንኮች ጋር በመተባበር የማህበራዊ ቤቶች የሆኑትን የኮንደሚኒየም ቤቶች አስገንብቶ ከነዚህ ውስጥ በከተማው ላሉ የመንግሥት ሠራተኞትና ሴቶች በኮታ በእጣ ወስጥ ገብተው እንደወዳደሩ የደርጋል፡፡ በተመሳሳይ መለኩ ለኦሮሚያ ክልል መንግሥት ሠራተኛ ሆነው በከተማው ውስጥ ለሚኖሩትም ተመሳሳይ እድል እንዲሰጥ በአዋጁ ውስጥ እንዲካተት ተደርጓል፡፡"} {"text": "በጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ ዕረፍት በጣም አዝኛለሁ፡፡ አውነቱ ለመናገር ያወራሁት ሰው በሙሉ አዝኗል፡፡ የኔ ምኞት ከዳኒ ጋር አንድ ቢሆንም የወጣትነት ዘመናቸውን በትግል፣ የጐልማሳነት ዘመናቸውን በስራ አሳልፈው ሳያርፉ መሞታቸው እንደሰው በጣም ያሳዝናሉ፡፡ በጣም ብልጥ ስለሆኑ ንስሀ ገብተዋል ብዬ እገምታለሁ፡፡"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "አልሞ ተኳሹ ሙሃቤ ወንድም ና ተከተለኝ ብሎት ያልወጣበት ትግል አልነበረምና በሃምሌ 05/ 2008 ተዋግቶ ለጠላት ምስ ሆኖ የዋ ሲሆን ከአባ ጃዊ ዘንድ ዘምቶ ፍርሃትን ገድሎ ሕዳር 16/ 2009 ዓ.ም ተሰዋ፡፡"} {"text": "እነዚህ ግለሰቦች ዝም ከተባሉ የሚያፈርሱት መንፈሳዊ ድንበሮቻችንን ብቻ አይደለም፡፡ ብሄራዊ ክብራችንንም ነው፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ ከየትኛው ጎሳ ቢመጣ፣ የትኛውንም እምነት ቢከተል ኢትዮጵያዊ በመሆኑ የሚጠነቀቃቸው ብዙ ተግባራት አሉት፡፡ ታላቅን ማክበር፣ እንግዳን መቀበል፣ የተቸገረን መርዳት ወዘተ ኢትዮጵያዊያንን ልዩ የሚያደርጉ ጠባያት ናቸው፡፡ እነዚህ ዋልጌ ግለሰቦች እንግዲህ የሚንዱት ይህንን ኢትዮጵያዊ ጠባይ ነው፡፡"} {"text": "በዐማራ ብሔርተነት ላይ በማህበራዊ ሚዲያ ከሚጽፉ ወጣቶች ውስጥ አቶ አያሌው መንበርን እና አቶ ሙሉቀን ተስፋው ጋር በፎረም 65 ላይ \"የዐማራ ብሔርተኝነት ለምን?\" በሚል አጭር ቆይታ አድርገናል።"} {"text": "በሕጋችን ላይ የቤት ኪራይ ውል ማለት ይህ ነው በማለት ትርጉም ባይሰጠውም ከሕጉ ድንጋጌዎች በመነሳት ምንነቱን ወይም ትርጉሙን መረዳት እንችላለን፡፡ በመሆኑም የቤት ኪራይ ውል “አንድ የቤት ወይም ህንፃ ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሆነ ሰው (አከራይ ብለን የምንጠራው) ቤቱን ወይም ህንፃውን ሙሉ በሙሉ ወይም የተወሰኑ ክፍሎችን ወይም አንዱን ክፍል ለሌላ ሰው (ተከራይ ብለን ለምንጠራው) ከነዕቃው ወይም ባዶውን የተወሰነ የኪራይ ዋጋ በመቀበል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ አስተላልፎ ማስጠት /ማከራየት/” ማለት ነው በማለት በግርድፉ ትርጉም ሊሰጠው ይችላል፡፡ ነገር ግን የሆቴል ክፍልን ለተወሰነ ጊዜ ተከራይቶ መኖርን አያካትትም፡፡"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "በአንቀፅ 3 መሰረት ማንኛውም ህግ፥ ልማዳዊ አሰራር ወይም የመንግሥት አካል ውሳኔ ወይም የባለስልጣን ውሳኔ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይቃረናል በሚል ጥያቄ በፅሁፍ ሲቀርብለት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች ጉባኤ ያጣራል። ይህ ድንጋጌ በቁሙ ከወሰድነው ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭ ሆኖ ሊታይ ይችላል። ምክንያቱም አጣሪ ጉባኤው የሚመለከታቸው የሕገ መንግሥት ጉዳዮች በሕገ መንግሥቱ መሰረት ሁለቱ ናቸው። አንደኛው፤ ማንኛውም የክልል ወይም የፌዴራል ህጎች ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይቃረናሉ የሚል ጥያቄ ሲቀርብለት ነው። ሁለተኛው፤ በፍርድ ቤት በመታዬት ባለ ጉዳይ ላይ የሕገ መንግሥት ትርጉም ጥያቄ ሲቀርብለት ነው። በአንፃሩ በአዋጁ አንቀፅ 3(1) መሰረት ከህጎች ሕገ መንግሥታዊነት በተጨማሪ የልማዳዊ አሰራሮች፥ የመንግሥት አካል ውሳኔ ወይም የባለስልጣን ውሳኔ ሕገ መንግሥታዊነት በአጣሪ ጉባኤው ሊጣራ ይችላል።"} {"text": "አካባቢያዊ ተፅእኖን በሚያጠኑ የሕይወት ዑደት ምዘና ሙከራዎች ውስጥ በመሳተፍ ኩባንያዎች አሁን ተጨባጭ ምርታማነትን ለማሻሻል የወሰኑ ናቸው ፡፡ እነዚህ ሙከራዎች በሶስተኛ ወገኖች የሚከናወኑ ሲሆን አምራቾችን የዘላቂነት መስፈርቶችን የሚያሟሉበት መንገድ ላይ ለመድረስ ወሳኝ ናቸው ፡፡"} {"text": "እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት የቤት ባለቤት መሆን የቻሉት ወደ 175 ሺ የሚደርሱ ዜጎች ብቻ ናቸው፡፡ እነዚህ ዜጎች የራሳቸው መኖሪያ አግኝተው ችግራቸውን እንዲቀረፍ መንግስት ያደረገው አስተዋጽኦ የማከብረው ሆኖ ግን የመኖሪያ ቤትን ያህል ሰፊ ማህበራዊ ችግር በመንግስት አቅም ብቻ እፈታለሁ ብሎ መነሳት ከዕቅዱ ጀምሮ ችግር የነበረበት መሆኑን ውጤቱ"} {"text": "ሱፐር ፣ ጥራቱ ጥሩ ነው ፣ የአለባበሱ ሀሳብ በጣም ጥሩ ነው ፡፡ ደረቱ ወዲያውኑ ይለጠጣል. ብቸኛው ነገር: - ፓንቶቹ ከጠባቡ በስተጀርባ የመለጠጥ ማሰሪያ አላቸው ፣ ቢታሰብበት ፣ ቢወገዱ በጣም ጥሩ ነው ፡፡ አለበለዚያ በሱሪ በኩል ጊዜውን በሁለት ክፍሎች እንዴት እንደምትከፍለው ማየት ይችላሉ ፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ እኔ ደግሞ ጥቁር ቅጂን በደስታ አዝዣለሁ ፡፡ ምናልባት ከቻይና የመጡ ወንዶች አንድ ነገር ይዘው ይመጡ ይሆናል ፡፡ እና ስለዚህ ፣ አንድ የሚያምር ስብስብ⭐ & Middot;"} {"text": "ኣብቲ ዝቐጸለ ቕንያት ቴሌፎን እናደወላ ሰላም ከም ዝከልእኦን፡ ሕሉፍ ሓሊፍወን ካብ መዓስከር ናብ ኣዲስ ኣበባ መምጺኡኡ ዝኸውን ብሓደ ካብ ኣሕዋተን ዝተላእከሉ ገንዘብ ክመልሰለን ከም ዘለዎ ብሓውሲ ምፍርራሕ ክነግርኦ ይፍትና ምንባረን፡ ሓደ መዓልቲ ያሬድ ተናኺፉለይ ኔሩ እዩ። “እንተ ዝተሓዝ’ከ፡ ኣነ ድየ ክፈላኒ ክብለን ኔሩኒ!” እናበለ ብእንጽርጽሮት ዘውጽኦ ዝነበረ ዘረባ፡ ናይ ብሓቒ ከብድኻ ዝበልዕ ሕማቕ ኣጋጣሚ እዩ ዝነበር። ብኸምዚ ንንውሕ ዝበለ ግዜ ቴሌፎን እናደወላ ነዛ ኮፍ ስለዝኸልኦኦ፡ ገለ መፍትሒ ከናዲ ተገደደ፡ ድሕሪ ነዊሕ ምሕሳብ ከኣ ናብ ኬንያ ከምዝኸይድ ነገረና። ዝወሰዶ ስጉምቲ ዝሓሸ ምዃኑ እናኣመንና ከኣ ሰላም መንገዲ ተመነናሉ። ብዛዕባ እዚ ጉዳይ ወትሩ ክሓስብ ከለኹ ከኣ፡ ዝኾነ ጥዕና ዘለዎ መግለጺ እስእነሉ’ሞ፡ “እንታይ ዓይነት ድቦላ እዩ እዚ!” ይብል።"} {"text": "ይኽ ጽሑፍ አራት ክፍሎች ይኖሩታል። የመጀመሪያው ክፍል ከአሚሪካ ቀድሞ ፕሬዘዳንቶች መታሰቢያ ተቋሞች ልምዶች ለመውሰድ ጥናት ያደርጋል። ሁለተኛው ክፍል የአቶ መለስ ቅርስ (Legacy) ኮሚቴ፣ ህውሃት እና እንድሪያስ እሸቴ (ፕሮፌሰር) ስለ አቶ መለስ አገር ወዳድነት፣ ፓን-አፍሪካዊነት፣ ሰላም ወዳድነት እና ሰላም አምጭነት፣ የፍትህ፣ የጥሩ አስተዳደር እና የዲሞክራሲ አባትነት፣ የልማት ጀግናነት የሚያሰራጩትን ፕሮፖጋንዳ ነጥብ በነጥብ በማንሳት መልስ ይሰጣል። ሶስተኛው ክፍል ስለ አቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም አስፈላጊነት የታወጀው መንግስታዊ አዋጅ ዲሞክራሲያ አለመሆን፣ ስለ ስመ-ጥሩዎቹ የአነስታይን፣ የኖቤል እና ጆን ኦፍ ኬኔዲ መታሰቢያ ተቋሞች አጫጨር ማስታወሻዎች እና የሚለግሱን ትምህርቶች፣ በወይዘሮ አዜብ ፕሬዘዳንትነት ስለሚመራው የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም አስፈሪ ግቦች፣ ስለ አቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም አስተዳዳሪ ቦርድ አባላት አይነት እና አስደንጋጭነት፣ ጥቂት ምክሮች ለወይዘሮ አዜብ፣ የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም ገንዘብ ምንጭ ህገ-ወጥነት እና ታክስ ከፋዮች ወደፊት ወይዘሮ አዜብን ህግ ፊት ሊያቀርቡ እንደሚችሉ የተነትናል። አራተኛው ክፍል “ምን ይበጃል?” የሚለው ሲሆን ቀደም ብለው የተነበቡትን ሶስት ክፍሎች መሰረት በማድረግ ጸሐፊው ይበጃሉ የሚላቸውን ተግባሮች ለውይይት ያቀርባል። [መልካም ንባብ!]"} {"text": "እንደሚታወቀው ከአራት አመታት በፊት በጉራፋርዳ አማራው ተወልዶ ባደገበት እናት አገሩ እንደ ዱር አራዊት እየታደነ ሲባረርና ሲታረድ በነበረበት ወቅት በመቆርቆር አለሁልህ በሚል ሞረሽ ወገኔ ሲመሰረት በገንዘብ ሁላችን ባንረዳውም አድናቆት የቸርን በርካታ ወገኖች ነበርን።በአባልነትና በደጋፊነት በማህበሩ ውስጥ ሀገር ወዳድና ቅን ወገኖቻችን ሲሳተፉ እንደነበር ይታወቃል። እንደሚታወቀው በሀገራችን በትግሉ ሂደት ያጋጠሙን ችግሮችና እጥረቶች የመገናኛ ተደራሽነት አለመኖርና የራዲዮኖቻችን ቁጥር ማነስበ ሳይሆን ወይም ነፃ መውጣት ያለበት መከራ ቀማሹ ዘሩ እየጠፋ ያለው ወገናችን የትግሬ ወራሪን ምንነት የማያውቀው ስለሆነ ይህን የሚነግረው በማጣቱ ሳይሆን በቅንነት አብሮት ከአጠገቡ ሆኖ የሚሞትና የሚደማ የሚያስትጥቀው ታግሎ የሚያታግለው ቆራጥ የክፉ ቀን ወገን ማጣቱ ብቻ ነው። መጠቆም ወደፈለኩት ጉዳይ ስመለስ ሞረሽ ለምን ራዲዮ ከፈተ ሳይሆን ማነው በኤርትራ መንግስት የሚደገፈውን አርበኞች ግንቦት7ን የሚጠላና በቆርጥነት ሊዘምትበት የሚችል ሰው ተብሎ በባትሪ ሲፈለግ ምንም እንኳን አገውንና አማራን የማንለየው አንድ ሕዝብ ቢሆንም ትላንትና እኔ አገው እንጅ አማራ አይደለሁም ሲል የነበረን ጎጠኛ በትላንትናው ወንጀሉ የማይፀፀተውን ፍጡር ደምስ በለጠን አገኘ። ይህ ሰው እንደፈለገ ከመቀራረብ ይልቅ ጥላቻን እንዲሰክብ ሁሉም በጋራ እንዳይነሳ መከፋፈል መኖሩን ለሕዝባችን መርዶ የሚነግር መልዕክት እንዲያስተላልፍ ፈቃድ መሰጠቱ ነው።"} {"text": "ከዚህ ባለፈ የ10 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 263 መድረሱንም አመላክተዋል።"} {"text": ""} {"text": "በግልግሉ ሂደት መብታችን ወይም ጥቅማችን ተነካ ብለው የሚያስቡ አካላት ወደ ግልግሉ ጣልቃ ለመግባት ፍላጎት ማሳየታቸው አይቀሬ ነው፡፡ በዚህ ረገድ ግልግል በሁለት ወገኖች ብቻ የሚደረግ ሂደት በመሆኑ ጣልቃ ለመግባት የሚፈልግ ሰው አቤቱታው በገላጋዮቹ ተቀባይነት ሊያገኝ ይችላል? የሚለውን ጥያቄ መመለስ የግድ ይላል፡፡"} {"text": "ምሕረት ዘገዬ መረጃ አይናቅም፡፡ መረጃ ሁሉ በግርድፉ እንደ እውነት አይወሰድም፡፡ መረጃዎች እንደየምንጫቸው ሰውን/ተቋምን ለማሳሳት፣ ለማደናገር፣ ለማስፈራራት፣ ለማስጠንቀቅ፣ ለማሳወቅ፣ ወዘተ. ይለቀቃሉ፡፡ ጥንቃቄ ማድረግ..."} {"text": ""} {"text": "የድንጋጌው መሰረታዊ ችግር የቀን አማካዩ ላይ ነው። የድንጋጌው ይዘት ጠቅላላው የሥራ ሰዓት ለጠቅላላው የሥራ ቀናት ሲካፈል /በላይኛው ምሳሌ 192 ሰዓት ለ 24 ቀናት ሲካፈል/ አማካዩ በቀን ከስምንት ሰዓት፤ በሳምንት ከአርባ ስምንት ሰዓት መብለጥ እንደሌለበት ብቻ ነው የሚናገረው። የአንድ ሳምንት ከፍተኛው የቀን የሥራ ሰዓት በድንጋጌው አልተወሰነም። ስለሆነም ያለው አማራጭ የአንቀጽ 63 የሁለት ሰዓት ገደብ ተፈጻሚ ማድረግ ይሆናል። በዚህ ስሌት የአንድ ሳምንት ከፍተኛው መጠን እስከ 60 ሰዓት ይዘልቃል። በምሳሌ ለማየት ያክል በአራት ሳምንት ውስጥ ሳምንታዊው የሥራ ሰዓት እንደሚከተለው ሊደለደል ይችላል።"} {"text": ""} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት የጥር ወር የነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአለም..."} {"text": ""} {"text": "ስለዚህ ያመነው በጽድቅ ስራ ሳይሆን በክርስቶድ ነው ያንን መንገድ በደንብ ሄጄበታለሁ አድካሚ ነው የሚሻለው አሁን ያስተዋወኳችሁን እውነት መያዝ ነው እሱም በክርስቶስ ኢየሱስ አምኖ መዳን::"} {"text": "ልክ የዛሬ አመት ታህሳስ ወር ላይ ነበረ ኢትዮጵያ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢቲ-አር-ኤስ-ኤስ-1 (ETRSS-1) የተባለውን ሳተላይት ወደ ምህዋርዎ ያመጠቀችው፡፡ ወደ ሃያ አንድ የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን የተሳትፈውበት አና 70 ኪ.ግ የሚመዝን ሲሆን ወደ 6 ሚሊዮን ዶላር ወጪም ተደርጎበትል፡፡ ኢት-አር-ኤስ-ኤስ-1 ከመጠቀበት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ጥቅሞች እያስገኘ ይገኛል፡፡ ሳተላይቱ የሚልከውን መረጃ የሚቆጣጠሩት ደግሞ የእንጦጦ የምርምር ማዕከል ቡድን ናቸው፡፡ ባሳለፍነው ማክሰኞ […]"} {"text": "አቶ ዮሐንስና አቶ ኢሳያስ እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው የየሱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርን በኃላፊነት ሲመሩ፣ ከላይ የተገለጸው የወንጀል ድርጊት እንዳይፈጸም ለመከላከል ተገቢ የትጋትና የጥንቃቄ ዕርምጃ መውሰድ የሚያስችል የሕግ ግዴታ እያለባቸው ግዴታቸውን ባለመፈጸምና ድርጅቱ ወንጀል እንዲፈጽም በማድረግ በግብረ አበርነት ወንጀል በመፈጸማቸው መሆኑን ፍርድ ቤቱ በውሳኔው አስረድቷል፡፡"} {"text": "መዝሙራት በሙሉ በተለያየ መልኩ ተከፋፍለው ለግልና ለማኅበር የጸሎት አገልግሎት ይውላሉ፤ ሁሉም መንፈሳዊ ጠቀሜታቸው ብዙ ነው፤ ቢሆን እንኳ በዓለም አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ እጅግ የታወቁት የእረኝነት መዝሙር (መዝ 23) ፣ የይቅርታ መዝሙር (መዝ 32) ፣ የንስሐ እና የረዳትነቱ (መዝ 51) ፣ የኑዛዜ (መዝ 91) ፣ የጠባቂነቱ (መዝ 103) ፣ የምስጋና (መዝ 104) ፣ የፍጥረት (መዝ 119) ፣ የሕግ (መዝ 121) ፣ የመንገደኛ (መዝ 139) እና ስለ ድንቅ ዕውቀቱ (መዝ 139) የሚናገሩት ናቸው፡፡"} {"text": "ንድፍ አውጪ ፣ አርቲስት ፣ አርክቴክት ፣ ፈጠራ ወይም የምርት ስም አቀናባሪ ነዎት? ለማጋራት ጥሩ ጥሩ ንድፍ አለዎት? በዓለም ዙሪያ ካሉ ዲዛይነሮች ፣ አርቲስቶች ፣ አርክቴክቶች ፣ ፈጠራዎች እና የምርት ስሞች የመጀመሪያ እና የፈጠራ ዲዛይኖችን ለማተም በጣም ፍላጎት አለን። ዛሬ ዲዛይኖችዎ እንዲታተሙ ያድርጉ ፡፡"} {"text": "ከክፋት እስከ ቅንነት በታክሲዎች ውስጥ የሁለቱም ጥግ ይታያል፡፡ የፊቱን እና አንደኛውን የጋቢና ወንበር አጥፎ ከኋላ ተጠጋግታችሁ ተቀመጡ ከሚለው ሹፌር ሙዚቃ ከፍቶ እባክህ ስልክ ላውራ አንዴ ትቀንሰው ስትሉት ይህ ታክሲ እንጂ ቴሌ ንተር አይደለም እስከሚለው እና የጐማው መተኛት የነዳጁ ማለቅ ሰው ሲጭን እስከሚታየው…"} {"text": "ይህቺን አባባል ማን እንደተናገራትና የት እንደሰማዋት ባላስታውስም ሀሳቤን ትገልፀዋለችና ርእስ እንድትሆነኝ መረጥኳት፡፡ አዲሱ ዓመት መጣ፣ ባለፈው ሳምንት 2006ዓ.ም ስንለው የነበረው ዓመት 2007 ዓ.ም ሆኖ ከሱም ላይ ዛሬ 6ኛው ቀን ሊነሳለት ነው፡፡ እናም 2007 ከ359 ቀኖች በኋላ አሮጌ የሚለው መጠሪያ…"} {"text": "አንተ ሰው ስትሆን እንደ አንተ ያለውን ሰው ከተቀየምህ: እግዚአብሔርን እንዴት ይቅር በለኝ ትለዋለህ? እንደ አንተ ያለ ሰውን ይቅር ሳትል ኅጢአትህን ያስተሰርይልህ ዘንድ እንግዲህ እንዴት ትለምነዋለህ? መሲ ም28: 3-4"} {"text": "ወያኔ ይሄንን ሁሉ ግፍ የሚሠራው ለአንተ ጥቅም ሲል እንደሆነ ሲነግርህ ቆይቷል አንተም ታውቃለህ፡፡ ወያኔ በሚሠራው ሥራ ሁሉ ያንተ ብርቱና የማያወላዳ ድጋፍና ይሁንታ እንዳለው በአጽንኦት ይገልጣል ይሄንንም ታውቃለህ፡፡ ወያኔ በቻለው መጠን ሁሉ መተለየና ፍጹም ኢፍትሐዊ በሆነ መንገድ አንተን ተጠቃሚ ለማድረግ ሲጣጣር “አይ! ይሄማ ሕገ ወጥ ተግባር ነው ከሌላው ሕዝብ ጋራም ያቃቅረኛልና አይሆንም አልፈልግም!” አላልክም፡፡ ይልቁንም “በረሀ እያለ አደርግላቹሀለው ብሎ ቃል የገባልንን እስከዛሬ ድረስ አላደረገም ተከድተናል!” የሚል ቅሬታ እንዳለህ ይነገራል ይሰማል፡፡ እጅግ በሚገርምና በሚያሳዝን መልኩ ይሄ ምን ማለት እንደሆነ ግን ጨርሶ አልገባህም፡፡ ይህ አንተን መከታ ያደረገ ግፈኛ አገዛዝ ያንተን ክንድ ተደግፎ ለሚሠራው ወንጀል ሁሉ ኃላፊ መሆንህን አልገባህም አልተረዳህም፡፡ ወይም ይሄ መሆኑን አምነህ ተቀብለሀል፣ ኃላፊነቱን ለመውሰድም ተዘጋጅተሀል ማለት ነው፡፡"} {"text": "GuangDong ከፍተኛ ኃይል ያለው ጎርፍ 150W በውሃ የማይታወቅ IP65 መርከቦች የጎርፍ ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ክክክክክክክክክክክ ወይ ፈጣሪ በዚህም ይቀናል እንዲ? አንተ ፋንፋኖ ነው ነፍናፎ የምትባል ውርንጭላ ምናለ ብትተወው እና ብናነብበት ጉድ እኮ ነው.የሱም ይሁን አይሁን ካልተመቸህ አታንብብ. አቦ ተውዋ ልጁን"} {"text": "ይኹን’ምበር፣ መራሕቲ ፖለቲካውያን ሰልፍታት ብሩንዲ፣ ስግኣት ለበዳ ኮረና ቫይረስ ኣብ ግምት ከየእተዉ ከካይድዎ ንዝጸንሑ ኣኼባታትን ጎስጓሳትን ብወግዒ ዝነቐፈ ውድብ ጥዕና ዓለም፣ ዝሓለፈ ሰሙን ካብታ ሃገር ተሰጕጉ’ዩ።"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "ሰጥቷል፡፡ በዕለቱ በቦታው የተገኙት የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ረ/ፕሮፌሰር አለሙ ጣሚሶ የከተማችንን ሴት ተማሪዎች ለማብቃት እንዲሁም ተሳትፎአቸውንና ተጠቃሚነታቸውን በሁሉም ዘርፍ ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወኑ መሆናቸዉን ጠቅሰዉ ሴት ተማሪዎቻችን በትምህርታቸው ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑና ሕይወታቸውን በክህሎትና በጥበብ እንዲመሩ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡"} {"text": "ይልቅስ አሳዛኝና አናዳጅ ጉድለቶቹ አጨራረስ ላይ የሚታዩ ናቸው፡፡ መዝጊያ ላይ ብዙ ግጥሞች ተበላሽተዋል፡፡ እግራቸው እንደተቀቀለ ፓስታ ተጥመልምለዋል፡፡ እውነት ለመናገር በአርትዖት የሚስተካከሉ ጥቂት የማይባሉ ግጥሞች አሉ፡፡…ግን በቸልታ ወይም ባለማጣጣም የተበላሹ ግጥሞች ብዙ ናቸው፡፡ሲያናድዱ!! ለምሳሌ- ላፈቀረ መንፈስ…ጀግንዬ…ውዳሴ ገበሬ…ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ “የጠፋችውን ከተማ ሃሰሳ” ጠንካራ አጥንት ያላቸው ጭብጦች የያዘ፣አድማስ የሚተረክክ፣ልብን የሚቆፍር እውነት ያረገዘ፣የግጥም ለዛውን ሳይተው ቁም ነገር የሚተርክ ውበታም የግጥም መድበል ነው!!...ገጣሚውን በድጋሚ ብራቮ ብያለሁ!!"} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "ወደ ሌሎች ሀገሮች ጉዞ የሚያደርጉ ዕቅድ ያላቸው የንግድ ሥራ ነጋዴዎች ወደ የተለያዩ ሀገሮች በሚጓዙበት ጊዜ ሊያጋጥሟቸው ስለሚችሉ የተለያዩ ባህሪያት ማሰብ አለባቸው. የባሕል ስጋቶች ለንግድ ስራ ጉዞ ያላቸው ተጽእኖ ሙሉ ለሙሉ ለንግድ ስራ ተጓዦች የባህላዊ ክፍተቶችን እንዴት እንደሚረዱት ቃለ-ምልልስን ከኩ. ኮተር ጋር ለማንበብ ያስቡ."} {"text": "፳ ፻ ፭ ዓመተ-ምሕረት ፡ በኢትዮጵያ ፡ ዘመን ፡ አቆጣጠር ፡ ዘመነ-ማቴዎስ ፡ ሲሆን ፡ ዓመቱ ፡ ባለ ፡ ፫ ፻ ፷ ፭ ፡ ቀናት ፡ ዓመት ፡ ነው። ከመስከረም ፡ እስከ ፡ ነሐሴ ፡ ያሉት ፡ አሥራ ፡ ሁለቱ ፡ ወራት ፡ እያንዳንዳቸው ፡ ሠላሳ ፡ (፴) ፡ ቀናት ፡ ሲኖሩዋቸው ፡ አሥራ ፡ ሦሥተኛው ፡ የጳጉሜ ፡ ወር ፡ ደግሞ ፡ ፭ ፡ ቀናት ፡ አሉት።"} {"text": "ምንም እንኳን የተለያየ አመለካከት ቢኖረንም በሰው ልጆች ሰብዓዊ መብቶች እና በሀገር አንድነት ጉዳይ የማንደራደር እንሁን፡፡ ሁላችንንም ስደተኞች ረሀብተኞችና ጠፊዎች ያደርገናል እንጂ ሀገር ለአንድ ብሄር፤ ለአንድ ክልል ፤ለአንድ ቡድን ወይ ለአንድ ፓርቲ ብቻ ተለይታ አትፈርስም፡፡ ለተወሰነ ባለስልጣን ወይ አክቲቪስት ፈርሳ ለሌሎቻችን አትቆምም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ትካል ሲቪል ማሕበረሰብ ኢሮብ ኣድቮኬሲ ኣሶሴሽን ዝተመስረተሉ ድምፅ ህዝቢ ናይ ምዃን ዓላማኡ ናብ ተግባር ናይ ምልዋጥ ምንቅስቃሳት እኳ እንተገበረ ብዝነበረ ፖለቲካዊ ዘይምርግጋእ ምክንያት ብዙሕ ነገር ብምስትብሃልን ብምርግጋዕን ክሰርሕ ከምዘለዎ ብምእማን ብመሰረት ዓመታዊ ትልሙ ክኸይድ አይከኣለን። መንግስታት ክልልን ፌደራልን ብዝነበሮም ፖለቲካዊ ዘይምቅዳው ስዕቡ ዝተፈጠሩ ፖለቲካዊን ማሕበራዊን ኩነታት ኣብ ዕለታዊ ንጥፈታት ኣኣኣ ርኡይ ተፅዕኖ ብምፍጣሩ፤ ኢኣኣ ዕላማታቱን እንታይነቱን ንዝተመስረተሉ ማሕበረሰብ ብምሉእነት ከፋልጥ ኣይከኣለን። ስለዝኾነ ድማ ኢኣኣ ዓመታዊ ትልሙ ከልሱ ብምርኣይ \"ሕገመንግስቲ ይከበር\" ብዝብል ቴማ ኣብ መላእ ከባቢታት ክልልና ዝካየድ ዝነበረ ካብ ጥቅምት ጀሚሩ ክሻብ ሕዳር ዝነበሩ ህዝባዊ ሰልፍታት ምስ ሓለፉ ኢኣኣ ሕዳር 3፣ 2012 ዓ.ም ኣብ ሆቴል \"ኖርዘርን ስታር\" መቐለ ንሚዲያታት ዕላዊ መግለፂ ብምሃብ ንመጀመሪያ ግዘ ዝተመስረተሉ ዓላማታት ናብ ህዝቢ ብሚዲያ ገልፁ፤ ብምቕፃል ኣብ ባይታ ምስ ህዝቢ ብምርኻብ ህዝባዊ መድረኻት ምድላው ዝተለመ እንትኾውን ኣብ ሞንጎ ንኣስታት ክልተ ወርሒ ዝተኸበረ ፅንብል 11 ለካቲት መበል 45 ዓመት ስለዘርከበ ንኽልተ ወርሒ ተፀቢዩ ልክዕ በዓል 11 ሓደ ለካቲት ምስ ሓለፈ ምስ ተወለድቲ ኢሮብ ነበርቲ ከተማ መቐለ ናይ መጀመሪያ ህዝባዊ መድረኽ ኣሳልጡ፤ ብምቕፃል ኣብ ዓዲግራት ኣካይዱ። ድሕሪ ናይ ዓዲግራት መድረኽ ትልሚ ዝነበረ ናብ ወረዳ ኢሮብ እዩ ነይሩ። ብመሰረት ትልሚ ኢኣኣ እቲ ናይ ወረዳ ኢሮብ መድረኽ ክልተ ክፋል ነይሩዎ፦"} {"text": "ወይ ደግሞ እንደ መጣቅ (ሳይንስ) አባባል ዘመናዊው የሰው ልጅ ዘር የዛሬ 100 ሽህ ዓመታት አካባቢ አዲስ አበባ አካባቢ ወጥቶ መላውን ዓለም አዳርሶታል ይላልና ክርስቶስ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ሰው ኢትዮጵያዊ ነው ማለትም አንድ ነገር ነው፡፡ ነገር ግን መጣቅና ሃይማኖት የተለያዩ ብዙ ጊዜም የማይግባቡ ናቸውና የመጣቅን መረጃ ለሃይማኖት መጠቀም የማይቻልባቸው ሁኔታዎች ስላሉ አስቸጋሪ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የዩናይትድ ስቴይትስ ባለስልጣናት ከውጭ አካላት ጋር የሚደረጉ ግንኙነቶችን በንቃት ሲከታተሉ መቆየታቸውን አስታውቀዋል። የዜና ዘገባችንን ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።"} {"text": "እስረኞቹን ወደሀገራቸው ለመመለስ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ከማላዊና የኢትዮጵያ መንግስት እንዲሁም በውጭ ሀገር ከሚኖሩ የኢትዮጵያ የማህበረሰብ ተቋማት ጋር አብሮ በመስራት፤ እስረኞቹ ወደ ሀገራቸውን እንዲመለሱ ይረዳል።"} {"text": "መግቢያ አፈጻጸም ማለት አንድ መብቱ በፍርድ ውሳኔ እንዲከበር ለፍርድ ቤት ክስ ያቀረበ ሰው የፍርድ ውሳኔ አግኝቶ በፍርዱ መሰረት ሳይፈጸምለት ሲቀር ፍርዱ የተፈረደበት ወገን እንደ ፍርዱ እንዲፈጽም የሚገደድበት የሕግ ሥርዐት ነው፡፡ ይህ ስርዐት የሚመራውም በፍትሐብሔር ሥነ- ሥርአት ሕግ ቁጥር 375 ጀምሮ በተደነገጉ ድንጋጌዎች መሰረት ሲሆን በእነዚህ የሕግ ማእቀፎች ተንተርሶ መብቱ እንዲፈጸምልት ሚጠይቅ ወገን የፍርድ ባለመብት ሲባል እንዲፈጽም የሚገደደው ደግሞ የፍርድ ባለእዳ ተብሎ ይጠራል፡፡ የፍርድ ባለእዳው እንደፍርዱ ሊፈጽም ካልወደደ የፍርድ ባለመብት የሆነው ወገን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 378 መሰረት ፍርዱ እንዲፈጸም አቤቱታውን ፍርዱን ለሰጠው ፍርድ ቤት አልያም በሥነ-ሥርአት ሕጉ አንቀጽ…"} {"text": "የብሄራዊ ቤተ መንግስት የማያቀው ከ300 በላይ የስልክና የኢንተርኔት መስመሮችን ጨምሮ ለግለሰቦች በሚውሉ መስተንግዶዎች ምክንያት በየዓመቱ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም ሲውል መቆየቱ ተገለፀ።"} {"text": "ከሞላ ጎደል እንደምንረዳው የግራፊቲ ጥበብ ሀሳብን የመግለፅና መልእክትን የማስተላለፍ ፍላጎት ውጤት ነው፡፡ ሰዎች ሀሳባቸውን እንዳይሰጡ በሚጨቆኑባቸው ቦታዎች ደግሞ የግራፊቲ አጠቃቀም በድብቅ፣ ንብረቶችን በማበላሸትና ህሊናቸውን በመጨፍለቅ ዋጋም ቢሆን ሲተገበር ይስተዋላል፡፡ በርግጥ ከላይ እንደጠቀስነው ግራፊቲ በተለያዩ ቦታዎች የራሱ የሆን የአጠቃቀም ታሪክ ያለው ቢሆንም ወደ እኛ አገር መጥተን ስንመጣ ግን አብላጫው ታሪኩ ህዝባዊ ግድግዳዎችን በማበላሸት መተግበሩ ነው፡፡"} {"text": "ኣብቲ ካብ 9 ክሳብ 11 ሓምለ ዘጋጠመ ፍሉይ ፍጻመ፣ 100 ዝኾኑ ዑጡቓት፣ ኣብ ከባቢ መዓስከር ዓቃብ ሰላም ናብ ዝርከብ ፣ ትካል ግብረ ሰናይ ብምእታው፣ ሓያሎ ሰባት ክቐትሉ እንከለዉ፣ ብውሕዱ ንሓሙሽተ ናይ ወጻኢ ሰራሕተኛታት ደቂንስትዮ ከኣ ዓሚጾም።"} {"text": ""} {"text": "ለምን እንረሳለን፤ እኛኮ በአፍሪካ ዋንጫ ከሁሉም ቡድኖች የበለጡ ጎሎችን ያስተናገድን ነን፤ በአፍሪካ ዋንጫ ከሚሳተፉ ቡድኖች በፊፋ ደረጃ ዝቅተኛ ደረጃ ካላቸው መካከል የምንመደብ ነን፤ ሌሎቹኮ ተጨዋቾቻቸውን ከአውሮፓ እየጠሩ ነው፣ አራትና አምስት የወዳጅነት ጨዋታ ከአውሮፓ ቡድኖች ጋር ለማድረግ ዕቅዳቸውን ይፋ አድርገዋልኮ፡፡"} {"text": "የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አንድ ሆነው የቅዱስ ሲኖዶሱን መብት እንዳስጠበቁትና ቤተ ክርስቲያኒቱንም ከግለሰብ አገዛዝ እንደታደጓት ሁሉ በአጠቃላይ የሰበካ ጉባኤውና በቅዱስ ሲኖዶሱ ጉባኤ የቀረቡትን በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮችን አንድ ሆነው ለመፍታት በቀጣይ መነሣት አለባቸው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኛም ሀገር ዕጣ ፈንታ እንደዚህ እንዳይሆን ያሰጋል፡፡ ሰዎች ወደ እምነት ተቋማት ሲሄዱ ከፍ ያሉ ሞራላዊ ነገሮችን ያስባሉ፡፡ እነርሱ በዚህ ዓለም ሊያደርጓቸው ያልቻሉትን ሊያደርጉ የቻሉ ሰዎችን ይፈልጋሉ፡፡ አርአያ ይሻሉ፡፡ የጽናት፣ የትዕግሥት፣ የብርታት፣ የአልሸነፍ ባይነት፣ ምሳሌ ይሻሉ፡፡ እነርሱ እንደ ሰብአ ሰገል ሲመጡ እንደ አጥቢያ ኮከብ መንገድ የሚመራቸው ይመኛሉ፡፡"} {"text": "በፊት ሁለት የነበሩት የከፍተኛ ትምህርት ተቋሞች አሁን ወደ 33 ደርሷል፡፡ በየቀበሌው የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከፍቷል፡፡ከመምህራን በተጨማሪ የፕላዝማ አጋዥ የማስተማሪያ ስልት ተፈጥሯል፡፡ የክፍል ተማሪ ጥምርታ በአብዛኛው 1 ለ 52 ሆኗል፡፡የፈረቃ ትምህርት በከፊልም ቢሆን ቀርቷል፡፡ ለትምህርት ረጅም ሰዓት…"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰሉስ፡ ኤርትራውያን ኣብ ኣመሪካ/ ኣመሪካና"} {"text": "አፍሪካዊቷ Jew ህወሃት አቶ በረከትን ከባህር ዳር፣ ጄነራል ክንፈን ከአዲስ-አበባ በሚቀጥለው “መፈንቅለ-መንግስት” አስፈትታ ስትከንፍ፥ እኔንም በለስ ይቀናኛል። እጅ እግራቸው በደምና ጉቦ ጨቅይቶ ቢያሟልጭም፥ የታሰሩበትን ካቴናም ቢሆን ጨምድጄ አብሬ መቀሌ መግባቴ አይቀርም።"} {"text": "በእርግጥ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ደቡብ ሱዳን በሰላም ራሷን ችላ በሁለት እግሯ እንድትቆም ያደረጉ መሪ ነበሩ፡፡ የአሜሪካዊቷን ሱዛን ራይስ አገላለፅ ልዋስና ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአለማችን አዲሲቷ ሀገር ደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ስትወለድ አዋላጅ ነርስ ነበሩ፡፡ “PM Meles was midwife to the birth of the world’s new state, the republic of south Sudan”"} {"text": "በዚህ አምድ በቅርቡ በተስፋዬ ገብረአብ ተጽፎ በቀረበው የ\"ጋዜጠኛው ማስታወሻ\" በተሰኘው ጽሑፍ ላይ አስተያዬት ሲሰጥ ነበር :: ከዚያ መጽሐፍም አልፎ በተስፋዬ ገብረአብ የቀድሞ ሥራዎች ላይም ተያያዥነት ያላቸው አስተያዬቶች ቀርበዋል :: የእኔ ጥያቄ"} {"text": "ማእቀቡ ከተጣለባቸው የቀድሞ ባለስልጣናት መካከል የትራምፕ የንግድ ጉዳዮች አማካሪ የነበሩት ፒተር ናቫሮ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሮበርት ኦብሪን በተባበሩት ምንግስታት ድርጅት የአሜሪካ ተወካይ ኬሊ ክራፍት እና ሌሎችም ከፍተኛ ባለስልጣናት ይገኙበታል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓትም ለረጅም ጊዜያት ማሻሻያ ሳይደረግለት እስከ አሁን ድረስ በሥራ ላይ በመቆየቱ የተነሳ በኢትዮጵያ የፍትሕ ሥርዓቱ ላይ ምንም አሉታዊ ተፅዕኖ አላስደረም ብሎ መደምደም የማይቻል ሲሆን ይህንኑ ጉዳይ በአዎንታዊም ሆነ በአሉታዊ መልኩ ለመገምገምና አግባብነት ያላቸውን ዘላቂ መፍትሔዎች ለማቅረብ እንደመነሻ የሚያገለግሉ መሠረታዊ የጥናት እና ምርምር ሥራ ማካሔድ የግድ ይላል፡፡ የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ በዘመናዊ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ሊዘነጉ የማይገባቸው የወንጀል ሥነ-ሥርዓት ሕግ መርሆችን ለመዳሰስ ነው፡፡"} {"text": "አስተያየቴን የሰጠሁት ገና ገጽ 75 ላይ እያለሁ ነበር። መንሻዬ የድርሰቱ ይዘት ወይም ተአማኒነት አልነበርም፣ የደራሲው አተራረክና ለልብ ሰቀላ የተጠቀመው የልቦለድ አጻጻፍ ዘዬ እንጂ ። ተስፋዬ ጎበዝ ደራሲ እንደሆነ ማንም የሚመሰክረው ነው፣ ይህ ችሎታ ከየት መጥ የሚለውን ጥያቄ ስንመልስ ነው እነብርሀኑ ዘሪሁን ብቅ የሚሉት። ተስፋዬ የቀደምቶቹን መጻህፍት ሳያነብ፣ አነሱን በአርአያነት ሳያይ ዝም ብሎ የዝቁዋላን ዳገትና ቁልቁለት ሲወጣና ሲወርድ ቢውል ይህን ችሎታውን ሊጎናጸፍ ይችላል ብዬ አላምንም። ለዚህ ነው ብርሀኑ ለካ ተኪውን አዘጋጅቶል ኖሮአል ያልኩት። ከነብርሀኑ የተማረው ቁዋንቁዋ፣ ከነበኣሉ የቀዳው ዘዬ፣ ከነዳኛቸው የወሰደው አወቃቀር ስልት ሳይኖር አንድ ወጣት ደራሲ የተዋጣለት ስራ ይሰራል ብዬ መገመት ያዳግተኛል።"} {"text": "በአባይ ላይ የሚገነባው ታላቁ ''የህዳሴ ግድብ'' ከተጠናቀቀ እና መሰራት ከተቻለ ኢትዮጵያ ተጠቃሚ አትሆንም የሚል ዕምነት የለኝም። የአካሄድ፣ቀድሞ ሳይታቀድ የፕሮጀክቱ በድንገተኝነት መገለፅ፣የህዝብ ዲፕሎማሲ አመራሩ፣ከፖለቲካዊ ፍጆታ አውጥቶ የህዝቡ የማድረግ ሂደቱ ወዘተ ላይ አሁን በዝርዝር አልገባበትም።"} {"text": "4.\tበሃገር ውስጥ ያሉ ተቃዋሚ የሚጠቀሙበት ስትራተጂ ህዝቡን በማሳመን ላይ ያነጣጠረ ሳይሆን የውጭ ኣገር ርእዮተ ኣለም ሊያምኑበት የሚችሉ መንገድ ተከትለው እየሄዱ ይገኛሉ:በተለይ ኣባሎቻቸው ጋዜጠኛ እንዲሆኑ በማድረግ ወይም ጋዜጠኞች በጎናቸው በማሰለፍ ጋዜጠኝነት እንደ መሳርያ በሚገባ እየተጠቀሙበት ነው:: ይህንን የተቃዋሚ ስትራተጂ ለኢህኣዴግ መንግስት ፈተና ይሆናል ብለው ኣይገምቱም ? መፍትሄው ምንድነው ይላሉ?"} {"text": ""} {"text": "ከሠለስቱ ደቂቅ ሦስት ነገሮችን እንማራለን ማመን፣ መቁረጥ እና ማድረግን፡፡ ሃይማኖት እነዚህን 3 ነገሮች ይፈልጋል፡፡ ሦስቱ ሕፃናት በእግዚአብሔር ፍጹም አመኑ፣ ይህንንም እምነታቸውን ሲገልጡ “የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል” በማለት ተናግረዋል፡፡ የመጣባቸውን ሁሉ ለመቀበል ወሰኑ ቆረጡ “አምላካችን እኛን ማዳን ይችላል ነገር ግን ፈቃዱ ከዚህ እሳት ገብተን ሠማዕትነትን እንድንቀበል ቢሆን ከእሳት እንገባለን” በማለት አንድ ልብ፣ አንድ ቃል ሆነው አቋማቸውን ገለጡ፡፡ የቆረጡትን ነገር አደረጉት፤ ወደ እሳት ውስጥ ተወረወሩ ሦስቱም ነገሮች ስለተፈጸሙ እግዚአብሔር መልአኩን ልኮ እሳቱን አብርዶ አዳናቸው፡፡"} {"text": "ኖራ ህይወቷን ሙሉ ከምትወደው ባለቤቷ ቦቢ ጋር ለማድረግም የአኗኗር ዘይቤዋን በቀላሉ ከሜቄዶንያውያን ጋር አዋህዳለች። “ህዝቡ፣ አገሩ፣ ከተማው በሙሉ አቀራረቡ እንደስደተኛና መጤ እንዳይሰማኝ የሚያደርግ ነው” ብላለች ኖራ። ማህበረሰቡ፣ ጎረቤቶችና የሁለቱም ቤተሰቦች ጋብቻቸውን በፍጥነት እንደተቀበሉትና እንደሚያከብሯቸውም ነው ኖራ የምትናገረው። ” ሜቄዶንያ የአኗኗር ዘይቤው ባህላዊና ዘመናዊነት የተቀላቀለበትና በሃይማኖትም ሙስሊምና ክርስቲያን የሚኖሩባት ሃገር ነች፤ ብዙ ሙስሊም ጓደኞች አሉኝ እናም የእነሱን ረመዳን ሲያከብሩ አብሬ ቤታቸው በመሄድ አከብራለሁ” ብሏል ቦቢ።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ"} {"text": "ድርጅቱ በፖስታ ባስ በኩልም ወደ ክፍለ ሀገር የሚደረጉ ጉዞዎች በመቋረጣቸው ምክንያት፤ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከተቋማት ጋር ኮንትራት በመግባት የሰርቪስ አገልግሎት በመስጠት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡"} {"text": "በዚህ ጉዳይ የምዕመናን ድርሻ ውሱን ነው። ማከናወን እየቻሉ ሙሉ ሥርዓቱን የማያከናውኑ አገልጋይ ካህናት ግን ቢያስቡበት መልካም ነው። ዓመታዊ ሥርዓት ስለሆነ ምክንያት አያበዙበትም።"} {"text": "የ26 ዓመቷ ሙሽሪትም በበኩሏ፤ ግንኙነት ከጀመረን ሁለት ዓመት አልፎናል በወቅቱ ..እግዚአብሔር ጋብቻ እንድፈም ፈቅዷል፤ ምንኩስናየን አፍርሼ መጥቻለሁ ብሎኛል እሱን አምኜ ጋብቻ ፈሜያለሁ፤ አሁንም እሱን ነው የማምነው.. ስትል መልስ ሰጥታለች፡፡"} {"text": "በማንኛውም ረገድ ቢሆን ግን እኩልነትን እውን ማድረግ አስቸጋሪ የፅንሰ ሀሳብም መሰረት ያለው ጥያቄ ነው፡፡ ለምሳሌ ‹‹ዴሞክራሲ›› የሚለው ፅንሰ ሀሳብ በሰዎች ዘንድ እኩልነትን ነው ወይንስ ነፃነትን ለመስጠት የሚያገለግለው? በነገራችን ላይ ነፃነት (Freedom) እና አርነት (liberty) በሚሉት ቃላት መሀል እንኳን እኩልነት የለም፡፡ አርነት… ከአንዳች የገዢ ጭቆና መውጣትን የሚያመለክት ቃል ነው። ነፃነት ግን በሁለት ዘውግ የተከፈለ ሀሳብ ነው፡፡"} {"text": "****(ለመሆኑ ሰው ሲወለድ መጀመሪያ የሚያገኘው ቤተሰቡን(እናት አባቱን ነው? ወይስ ማህበረሰቡን? ወይስ ጎሳውን? ለመሆኑ ሰው ዜግነት የሚያገኘው በጎሳውና በማህበረሰቡ ነው ወይንስ በተወለደበት ሀገር(ምድር)…ብሔር ብሄረሰቦች ሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝቦች የተባሉት ከዚያ በፊት እንደ ዓሳ በውሃ ውስጥ፣ እንደ አዕዋፍ በጫካ ውስጥ ወይንስ ሕዋ ላይ ነበሩ?"} {"text": "የሥራው ዓይነት ምንም ይሁን ምን ሰራተኛ ለምን ሥራውን ይጠላል ለሚለው የተለያዩ ምክንያቶችን መስጠት እንችላለለን፡፡ አንድን ሥራ ለመውደድም ሆነ ለመጥላት እያንዳንዱ ሰው የራሱ የሆነ መመዘኛ ሊኖረው ቢችልም ሥራ መውደድ ሲባል ምን ማለት ነው ሥራ መጥላትስ ሲባል ምን ማለት ነው ለሚለው የተለያዩ ሙያዊ መለኪያዎች(Scales) አሉት፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከጠጡ አይንዱ ለጆሮአችን አዲስ ያልሆነ የተለመደ ቀን ከማታ የምንስማው በየቦታው ተፅፎ የምናነበው ሀሳብ ... ከጠጡ አይንዱ እኔም ይኼን ሀሳብ እጋራለው ጠጥቶ ማሽከርከር ለአደጋ ያጋልጣል፤ ንብረት ያወድማል ህይወት ይቀጥፋል ልላችሁ አይደለም ግልፅ ነው አዎ የከፋ ነው! ግን በከተማችን የሚገኙ መጠጥ ቤቶች በቦሌ፣…"} {"text": "መብዛሕትም ወለዲ ንደቆም መድሕን ክኣትውሎም ይመርጹ እዮም። ሓደ መድሕን ቈልዓ ንኣብነት ኣብ እዋን ነባሪ ኣካላውን ኣእምሮኣውን ስንክልና፡ ውላድካ ንነዊሕ ግዜ እንተ ሓሚሙን ኣብ ነባሪ ናይ ምስራሕ ዓቕሚ ምስኣንን ካሕሳ ይኸፍል። ሓደ መድሕን ቈልዓ እንታይ ከም ዝሓቑፍ ይፈላለ እዩ። ስለዚ ቅድሚ ምፍራምካ እቲ መድሕን ንምንታይ ከም ዘገልግል ከተንብብ ኣገዳሲ እዩ። ሓደ ጽቡቕ መድሕን ቈልዓ ኣብ እዋን ሕማምን ሓደጋን ካሕሳ ይኸፍል እዩ።"} {"text": "ሽንኩርቱን ቲማቲሙን አድቅቆ መክተፍ። በጎድጋዳ ሳህን ላይ መጨመርና ዘይቱን ፣ጨው፣ቁንዶ በርበሬ፣ቅመም አንድ ላይ አድርጎ ቃሪያውን ከፍቶ ፍሬውን አውጥቶ መሙላት እና ከእንጀራ ጋር ማቅረብ።"} {"text": "ከላይ ኢንዶኔዢያዊው የተናገረውን ምሁራዊ ግንዛቤ ዛሬ ላይ ማንነትን ከሃይማኖት ለመለየት ለተቸገሩት የዜግነት ግዴታቸውንም ጨርሶ ለዘነጉና መረዳት ለተሳናቸው የአውሮፓና የዓረብ ሰለባዎች ሁሉ ያስፈልጋል፡፡ ይሄንን ስል ያለ እጀ ጠባብና ያለ ሐበሻ ቀሚስ ሌላ ልብስ ፈጽሞ አይለበስ እያልኩ አይደለም የራስ ማንነት አጥርና ድንበር አርቆ ሲታጠር የት እንደሚደርስ ለማሳየትና ከዚህ በመለስ ልንደራደርባቸው የማይገቡ ብዙ እሴቶች አሉንና በእነሱ ላይ እንድንጠነቀቅ ለማስገንዘብ እንጅ፡፡ እነኝህ ወገኖች ኢትዮጵያዊነታቸውን ማንነታቸውን መጠበቅ መንከባከብ ካለባቸው የኢትዮጵያዊነት እሴቶች ማኅደር የሆነችውን የኢትዮጵያን ቤተክርስቲያን መጠበቅና መንከባከብ ይኖርባቸዋል እንጅ ማንነታቸውን ክደው እራሳቸውን የነጭና የዓረብ ቅጥረኛ አድርገው በጠላትነት ሊዘምቱባት አይገባም ይሄ ሌላ ምንም ሳይሆን እብደት ነው፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "በተደራራቢ የኢኮኖሚ ባርነትና ተፅዕኖ ውስጥ የወደቀውንና በአብዛኛው ያልተማረ ጥቁር የሀገሬውን ህዝብ ለዘላቂ ማህበራዊ ቀውሶች መዳረግ ከ’ቀበሌ’ ያለፈና የፖለቲካም ሆነ የኢኮኖሚ ወይንም ደግሞ የሰብአዊ መብት ጥያቄዎችን በተደራጀ ወይንም ሀገራዊ ቁመና ባለው መልክ እንዳያነሳ ያደርገው ስለነበር በረቀቀ መልኩ ጥቁሮችን በራሳቸው የማህበራዊ ቀውሶች እንዲወጠሩ ማድረግ ሌላው ነጭ የአፓርታይድ ስርአት አራማጆች የተንኮል ሴራ ስልት ነበር::"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የኢንዱስትሪ መርመራ ብርሃን 40W 80W 90W መስመር ላይ የ LED flood ጎርፍ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "“እነዚህን የታሪክ አተላዎች ሙሉ በሙሉ ነቃቅሎ ለመጣል ጊዜዉ አሁን ነዉ” በሚሉና “የለም የብአዴንን መካከለኛ አመራሮችን አቅም ከነ መዋቅሩ ወደ ህዝባዊ ዝንባሌ መቀየር ይቻላል” በሚል ተስፋ ከመካከለኛ አመራሮች ጋር ግንኙነት መፍጠር የጀመሩ ወገኖች መኖራቸዉን የጎልጉል የመረጃ ምንጭ ዘገባ ያመለክታል፡፡"} {"text": "የአገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቦች የማመንጨት አቅም 4 300 ሜጋ ዋት የደረሰ ቢሆንም የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች የማመንጨት አቅም የሚወሰነው ግድቦቻቸው በሚይዙት የውሀ መጠን ነው፡፡ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ከሁሉም የሃይል ማመንጫ ጣቢ�"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ከወጣቶች ጋር በመሆን በከተማዋ በግንባታ ላይ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ..."} {"text": "በትላንትናው ዕለት ምሽት በመተከል ዞን ከወንበራ 35 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ሀርቡ ቀበሌ ከ10 በላይ ሰዎች በሽፍቶች መገደላቸውን ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የወንበራ ወረዳ ሰላም እና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ባለሙያ ነግሮናል። የወንበራ ወረዳ አጎራባች ወረዳ የሆነው የጓንጓ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ብርሀኑ መኮንን በበኩላቸው በሀርቡ ቀበሌ 10 ሰዎች መገደላቸውን ማረጋገጣቸውን ነግረውናል። ይህ ቁጥር መረጃው እስከተጠናቀረበት ድረስ ያለ ሲሆን ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችልም ተነግሯል። ከዚህ በተጨማሪም 7 የፖሊስ አባላት፤1 አመራር እና 1 የጸጥታ ባለሙያ የጸጥታውን ሁኔታ ሊያስከብሩ በሄዱበት በሽፍቶች መታገታቸው ተሰምቷል። 9 ክላሺንኮቭና 2 ሽጉጥ በሽፍቶች እንደተወሰደባቸው የተገለጸ ሲሆን እስካሁንም ሰዎቹ አልተለቀቁም ተብሏል። ከዚህ ቀደም ከሌሎች አካባቢዎች የተሻለ ሰላም የነበረባት ወንበራን ለመረበሽ እንቅስቃሴዎች እየታዩ እንዳሉም ተገልጿል። በብዙ ወረዳዎች ላይ የጉሙዝ ሽፍቶች እጅ እየሰጡ ነው ቢባልም የአካባቢው ነዋሪ ግን ጥርጣሬ እንዳለው ከወረዳው ኮሙንኬሽን ሰምተናል። ከመተከል ዞን ተፈናቅለው ቻግኒ የሚገኙት ተፈናቃዮች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የሚሊሻ ስልጠና እየወሰዱ ነው የተባለ ሲሆን በማንዱራ ወረዳ በሁለት ዙር 1 ሺ 145 ተፈናቃዮች መሰልጠናቸው ከሰሞኑ በክልሉ መንግስት መገለጹ ይታወሳል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጠረ የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት በኮማንድ ፖስት መመራት ከጀመረ ወራቶችን ያስቆጠረ ሲሆን ኮማንድ ፖስቱ ግድያ ተፈጸመ በተባለበት ቀበሌ ስራ መጀመሩን ከአይን እማኞች ሰምተናል። የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሌ ሀሰን መከላከያ ሰራዊት 2 ሺህ ታጣቂዎች እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ማድረግ ችሏል ሲሉ መናገራቸውን የክልሉ የኮሙንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት በፌስቡክ"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": "ኣፈኛ ሚኒስተሪ ጉዳያት ወጻኢ ኢትዮጵያ ኣቶ ዲና ሙፍትን ኣምባሳደር ብሪጣንያ ኣብ ኢትዮጵያ ግረግ ዶረይን በብወገኖም ኣብ ዝሃቦ መግለጺ ከኣ እቲ ኣብ ድሮ ልደት ፈረንጂ ዝተፈጸመ ቅትለት በጻሒ ሃገር ንዝምድና ኢትዮጵያን ብሪጣንያን ብኣሉታ ከምዘይጸሉ ጠቒሶም።"} {"text": ""} {"text": "Douglas Karr መሥራች ነው Martech Zone እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዕውቅና የተሰጠው ባለሙያ ፡፡ ዳግ ሀ ቁልፍ ቃል እና ግብይት የህዝብ ተናጋሪ. እሱ ‹PP› እና አብሮ መሰረቱ Highbridge፣ የኢንተርፕራይዝ ኩባንያዎችን የሽያጭforce ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የቴክኖሎጂ ኢንቬስትሜንታቸውን በዲጂታል እንዲለውጡ እና ከፍ እንዲያደርጉ በመርዳት ላይ የተሰማራ ድርጅት ፡፡ እሱ የዲጂታል ግብይት እና የምርት ስትራቴጂዎችን አዘጋጅቷል Dell Technologies, GoDaddy, Salesforce, Webtrends, እና SmartFOCUS. ዳግላስ እንዲሁ ደራሲው ነው የድርጅት ብሎግንግ ለድማዎች እና ተባባሪ ደራሲ የተሻለው የንግድ መጽሐፍ."} {"text": "ጸገም መንበሪ ኣባይቲ ከተማታት ኤርትራ ንምቕላል ቀዳማይ ክውሰድ ዝነበሮ ተበግሶ ምናልባት ምትዕርራይ እቲ ፋሉል ከይዱ ዘሎ ጉዳይ ኣካረይትን ተኽእረይትን’ዩ። ጉዳይ ክራይ ኣባይቲ ብዘይካ’ቲ ካብ ዕለት ንዕለት ዝውስኽ ዋጋታቱ፣ ናብ ኣዝዩ ኣሰካፊ ከም ወዲ ዓደ ወዲ ዓድኻ፣ ሃይማኖታይ ሃይማኖትካ ዝኣመሰለ ምጉጅጃል እናምርሐ መንግስቲ ዝኾነ ቅጥዕን ፖሊስን ዘይብሉ ፋሉል ገዲፍዎ ክነሱ፣ በንጻሩ ድማ ኤውሮ ንዘለዎ ናይ መንበሪ ኣባይቲ ጸገም ክፈትሓሉ’የ ምባሉ ምስ ምንታይ’ዩ ክጽብጸብ። ጸገም መንበሪ ኣባይቲ ዘለዎ እቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ በዓል ናቕፋ እምበር እቲ ኣብ ኤውሮጳ ዘሎ በዓል ኤውሮ ኣይኮነን። በዓል ኤውሮ ሲ ጸገም እንተለዎ’ውን ነቲ ዘመሓድሮ ናይ ኤውሮጳ መንግስቲ’ዩ ዝሓትት እምበር ናብቲ ጸገም ኣብ ትሕቲኡ ዝመሓደሩ ዜጋታት ክፈትሕ ዘይክኣለ መንግስቲ ኤርትራ ዘጠምት የብሉን።"} {"text": "በአከባቢው ወዳጃዊ ባምቦ ፊበር ፋብሪካ - ቀርከሃ በምድር ላይ በጣም በፍጥነት እያደገ ያለ ተክል ነው። ለሥነ-ምህዳር ተስማሚ የሆነ ታዳሽ ሀብት። ቀርከሃ ጎጂ ኬሚካሎችን ወይም ማዳበሪያዎችን ሳይጠቀም በቀን እስከ 3 ጫማ ያድጋል! ለእርስዎ ጥሩ እና ለአካባቢም ጥሩ ነው ፡፡"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "አንድ አስተያየት ለመጨመር ታሪኩ በእድገት በህብረት መጀመሩ መልካም ነው ሆኖም ከዘመቻው በዓል ቀደም ሲል ወጣቱ በየትምህርት ቤቱ እየታዘዘ ስላደረገው የአዲስ አበባ የጽዳት ዘመቻ፣እስታድዮም ሄዶ ስለወሰደው ክትባት: እንዲሁም ራሱን በዓሉን ጃንሜዳ ምን ይመስል እንደነበር መግለጹ የሚገባ ይመሰለኛል። ከዚህ በተጨማሪ በወቅቱ መዝመት ያልቻሉት የመንግስት ሰራተኞች እንኳን የመንፈስ ቅናት ያደረባቸው ወቅት ሆኖ ሳለ፣ ፍሬ ህይወት ግን ዘመቻውን እንደማትደግፍ ሆና በገጽ 28 ላይ መገለጿ ብዙም አልተዋጠልኝም።"} {"text": "2)ከዕዳ ክፍያ በተረፈው እና ከግብር በተገኘው ተጨማሪ ገንዘብ የጦር መሣሪያዎች ከጣሊያን ሳይቀር ተሸምተው ወደ ሀገራችን ገብቷል። እንዲሁም ተዘፍኗል፤ ባመጣው ወጨፎ ባመጠው እርሳስ ተፈጠመ ጣሊያን አበሻ እንዳይደርስ"} {"text": ""} {"text": "ዘርፎች Select Category AAFF AAFF AWARD AAFF CITY CUP AFCON Q Africa Betaking Ethiopia Primer League Caf confederation cup CECAFAKE2017 Covid-19 CYCLE de la première ligue Éthiopienne English Article ESFNA ESJA ETHEPL Fasil kenema French Hatiriki qara qara HATRIIK AFAAN OROOMIFFAN IAAF DOHA 2019 Itiyophiyu pirimer lige karra eegdota LIVESCORE Mikkeller Aarhus / cross championship Oduu HATRIIK Oduu ispoorti oromoo Oldies but Goodies ottawa marathon Recap Revue de semaine saint George The BiG Interview Transfer news Tunis league U -17 ብሄራዊ ቡድን U -17 ፕሪሚየር ሊግ U 20 ሴቶች U-20 ብሄራዊ ቡድን Uncategorized ሀላባ ከተማ ሀላባ ከነማ ሀምበሪቾ ድራሜ ሀትሪክ ሰሞንኛ ሀትሪክ ሳይክል ሀትሪክ ስፖርት መፅሔት ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክ ትዝብት ሀትሪክ ትግርኛ ሀትሪክ አበይት ጉዳዮች ሀትሪክ ኤዲቶርያል ሀትሪክ እይታ ሀዋሳ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕና ሀገር አቋራጭ ለንደን 2017 ለገጣፎ ከተማ ሉሲዎቹ ሊግ ካምፓኒ ሎዛ አበራ መርሃ ግብር መሸሻ ወልዴ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ ሩጫ መቐለ ከተማ መቐለ ዮንቨርሲቲ መከላከያ ምርጥ 11 ሪፖርት ሮም ማራቶን 2019 ሰበር ዜና ሰበታ ከተማ ሲዳማ ቡና ሴቶች 1ኛ ዲቪዚዮን ሴካፋ ስሁል ሽረ ሶሎዳ አድዋ ሽረ እንዳስላሴ ቁጥሮች ቃለመጠይቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅድመ ዳሰሳ ቡታጅራ ከተማ ባህርዳር ከተማ ባየርሙኒክ አካዳሚ ቤስት ስፖርት መፅሔት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ብቸኛዋ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣ ቨረችዋል ታላቁ ሩጫ ቱር ዲ ሩዋንዳ ታላቁ ሩጫ ታላቁ ሩጫ ሀዋሳ ታላቁ ሮጫ ትግራይ ዋንጫ ቶክዮ ማራቶን ቻን ናሽናል ሲሜንት አርሲ ነገሌ አርባምንጭ ከተማ አሸናፊዎች አሸናፊ አሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ አብርሃም መብራቱ አብዱልከሪም ነኪማ አትሌቲክስ አትዮጵያውያን በውጪ አንኳር ጉዳዮች አካዳሚ አክሱም ከተማ አደይ አበባ ስታዲየም አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አዳማ ሲቲ ካፕ ዋንጫ አዳማ ከተማ አፍሪካ አፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ አፍሪካ ዋንጫ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢቢሲ አዋርድ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ መድህን ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ዋንጫ ኢትዮጵያን በውጪ ኢንተርሚዲየሪ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ ኢኮስኮ ኤርትራ ኦሮሚያ ዋንጫ ኦታዋ ማራቶን ከ 20 ዓመት በታች ከ 20 ዓመት በታች ወጣቶች ፕሪሚየር ሊግ ከ23 አመት በታች ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች ካኘ መቐለ ካፍ ክልሎች ሻምፒዮና ኮንፌድሬሽን ካፕ ኮከብ ተጨዋቾች ኳታር 2022 ወላይታ ድቻ ወልቂጤ ከተማ ወልዋሎ ወልዲያ ዋልያዎቹ ዓበይቲ ፍጻመታት ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጲያ ዕይታ ዜና እረፍት ዜናታት ስፖርት ዜናዎች የሊጉ ክለቦች ሲዳሰሱ የሐትሪክ ስፖርት የጨዋታ ኮከብ የመላው አፍሪካ ጨዋታ የቀድሞ ተጨዋቾች ገጽ የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች እሚታወሱበት ገጽ የቀድሞ ተጫዋቾች ገጽ የቀድሞ እግር ኳስ ተጨዋቾች ማህበር የባየር 2020 ወጣቶች የትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የአ.አ ሴቶች ከፍተኛ ዲቪዝዮን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የአሰልጣኞች አስተያየት የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ የአባይ ዋንጫ የአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የአዲስአበባ ከተማ ዋንጫ የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጲያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማሕበር የኢትዮጵያ ሊግ ዋንጫ የኢትዮጵያ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ የወዳጅነት የወዳጅነት ጨዋታ የወጣቶች እግርኳስ የዝውውር ዜናዎች የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ የጨዋታ ዘገባ የፕሪሚየር ሊጉ ክስተቶች ዮርዳኖስ አባይ ደሴ ከተማ ደቡብ ሲቲ ካኘ ደቡብ አፍሪካ ደቡብ ፖሊስ ደደቢት ዱባይ ማራቶን ዲ ኤስ ቲቪ ዲሲፕሊን ውሳኔ ዳሰሳ ድሬዳዋ ከተማ ድንገተኛ ዜና ዶፒንግ ጅማ አባቡና ጅማ አባጅፋር ጅማ ከተማ ጊዲኦ ዲላ ጋና ጌዲኦ ዲላ ግምገማ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሎ ማለፍ ፊፋ ፋሲል ከተማ"} {"text": ""} {"text": "ድኅር’ዚ ናይ ቀረባ ኣማኸርቱ 70 ነገሥታት ናብኡ መጺኦም፡ “ቅዱስ ጊዮርጊስ ብሰይፊ፡ ክሣዱ ኺቝረጽ ኣለዎ” ኢሎም ሓሳብ ኣቕረቡሉ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነዚ ዜና’ዚ ምስ ሰምዐ ኣዝዩ ተሓጐሰ። ሓዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ “ንኣይ ሕይወት ማለት ክርስቶስ፡ ምማት ከኣ ረብሓይ እዩ። . . . ዝኅሸኒ ስለዝኾነ ግና ኻብዚ ተፈልየ ምስ ክርስቶስ ክኸውን ሃረርታይ እዩ፡” ከም ዝበለ (ፊል. 1፡21-23) ቅዱስ ጊዮርጊስ ትሪ ልቡና ናይዞም 70 ነገሥታት ርእዩ፡ ኻብ ሰማይ ሓዊ ወሪዱ ኸጥፍኦም ምስ ጸለየ፡ ካብ ሰማይ ሓዊ ወሪዱ ነቶም 70 ነገሥታት ምስ ሠራዊቶም ኣጥፍኦም።"} {"text": ""} {"text": "በግማሽ ዓመቱ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ 208 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደሥራ መግባታቸውን የሱማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ February 24, 2021"} {"text": "ባለፉት ዓመታት Erose ብርጭቆ ሁልጊዜ የንግድ ዓላማዎች \", ተዓማኒነት እና ልማት አገልግሎቶችን ለመትረፍ ሲሉ ምርቶች ጥራት\" በጥብቅ አድርጓል. ከፍተኛ-ጥራት ያላቸው ምርቶች እና ጥራት ያለው አገልግሎት ጋር ለእርስዎ ለማቅረብ ቆርጦ. እያንዳንዱ ገጽታ ለ, ምርት ዲዛይን, ሻጋታ አሰጣጥ, የሚቀርጸው, ምርት ማተም, የምርት ማሸጊያ ጀምሮ, ባለሙያ, የወሰኑ ንድፍ አስተዳደር ቡድን አለን እና ሂደቶች መራራ ሙከራ እና ቁጥጥር ነው."} {"text": "ከዚህ በኋላ መላእክት ከሰማይ መጥተው ከመላአኩ ጋር በመሆን “በሰማይ ለእግዚአብሔር ክብር ይሁን፡፡ በምድርም እግዚአብሔር ለሚወዳቸው ሰላም ይሁን$ እያሉ በምስጋና ዘመሩ፡፡ መላእክት ተሰውረው ከሄዱ በኋላ እረኞቹ “እግዚአብሔር የገለጠልን ድንቅ ነገር ለማየት ወደ ቤተልሔም እንሂድ” (ሉቃ. 2፣1-20) ብለው ጉዞ ጀመሩ፡፡ እዚያ ከደረሱ በኋላ ቅዱስ ዮሴፍንና እመቤታችን ማርያምን በከብቶች በረት በግርግም ውስጥ ተኝቶ ከነበረው ሕፃን ጋር አገኙአቸው፡፡ ሕፃኑንም ግርማ ሞገሱ መልአኩ እንደነገራቸው ሆኖ አገኙት፤ ካዩት በኋላ ተደስተው ወደ መንጋቸው ተመለሱ፡፡"} {"text": "ኢትዮጵያ እያደገ የመጣ የመስመር ላይ ውርርድ ገበያ ስላላት በቅርቡ ምናልባትም እንደ ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ ገበያዎች ትልቅ ሊሆን ይችላል። ለጊዜው በኢትዮጵያ ውስጥ የመስመር ላይ ውርርድ ጣቢያዎች ጥቂቶች ብቻ ናቸው እና ከዚህ በታች ማንኛውንም አዲስ የውርርድ ጣቢያዎች በኢትዮጵያ ሲጀምሩ የዘመኑትን ሙሉ ዝርዝር ያገኛሉ።"} {"text": "ከፍ ያደረገችን ጂጂ ቀና እንድትል አለንልሽ፣ በርቺ ልንላት ይገባል፡፡ እህቷ ዘማሪ ሶፊያ በቅርቡ “ማን ያውቃል እዚሁ ቦታ ላይ ጂጂ ቃለመጠይቅ ታደርግ ይሆናል!” ብላ ለኢቢኤስ ቲቪ ቅዳሜ መዝናኛ ተስፋ እንደሰጠችን ጂጂን በአዲስ መንፈስ እናገኛት ይሆናል፡፡ ለሁሉም መልካም ልደት ከጤና ጋር፡፡"} {"text": "“ባጭር የተቀጨ ረጅም ጉዞ፡ መኢሶን በኢትዮጵያ ሕዝቦች ትግል ውስጥ” ለንባብ ከበቃ 20 ዓመታት አልፏል። የሚተርከው የዛሬ 45 ዓመት በኢትዮጵያ ስለተካሄደው የ1966 አብዮትና በሐምሌ 1960 ስለተመሰረተው የመኢሶን ሚና ነው። ይህ የፀሐይን የሕትመት ጥራት ደረጃ በተከተለ መልኩ የተሟላ የአርትኦት ሥራን፣ አዳዲስ ታሪካዊ ፎቶግራፎችን፣ እንዲሁም የደራሲውን አዲስ መግቢያና መጠቁም ያካተተ ነው።"} {"text": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በስደት ሱዳን የሚገኙ ዜጎችን በትግራይ ክልል መልሶ የማቋቋም ስራ እየሰራ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ማዕከል ግንባታ ሚኒስትር አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ።"} {"text": "አጤ ምኒልክ በኢትዮጵያ አዉቶሞቢል አስገብተው ማሽከርከርን አስተምረዋል፤ ብስክሌት መዘወር ተምረው ለንግሥት ጣይቱም ያስተማሩ፣ ዘመናዊ ሆቴል በመሥራት በሆቴል መመገብ ነዉር አለመሆኑን ያስገነዘቡ መሪ ናቸው፡፡"} {"text": "የአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ በሰላም ይመኑ እንደተናገሩት አንድ ከተማ ወደ ከተማ አስተዳደርነት እንዲያድግ በከተማው የሚኖረው የሕዝብ ብዛት 25 ሽህ እና በላይ ከሆነ፣ በከተማው የሚሰበሰበው አማካይ ዓመታዊ ገቢ በተለይም ከመሬት ሊዝ ሸያጭ ውጭ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና በላይ ከሆነ፣ የነዋሪዎች መተዳደሪያ በከተማው ውስጥ ከሚኖረው ጠቅላላ ሕዝብ 60 በመቶ እና በላይ የሆነው ከግብርና ውጭ በሆኑ የሥራ መስኮች የተሠማራ ከሆነ፣ ከተማው ለኢንቨስትመንት ያለው ምቹነት፣ አመች የትራንስፖርት ያለው፣ በተመረጡ የልማት ኮሪደሮች ለልማት ማዕከልነት የተመረጡ እና ለቱሪስት ሃብት አመች የሆኑ መስፈርቶችን የሚያካትት ከሆነ ነው፡፡"} {"text": "\"አንዳንድ ጊዜ በተቋማቱ እና በግለሰቦቹ የሚፈጸሙትን ስሕተቶች መናገር ሃይማኖቱን እንደ መድፈር፣ ለጠላት አሳልፎ እንደ መስጠት፣ ገመና እንደ ማውጣት እየተቆጠረ በመምጣቱ አልባሌ ሰዎች እና አልባሌ አሠራሮች የእምነት ተቋማቱን ምሽግ አድርገው የፈለጉትን እንዲያደርጉ ዕድል እየሰጣቸው ይገኛል\""} {"text": "በአንቀፅ 7 የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕገ መንግሥት ነክ ጉዳዮችን ለመወሰን የሚረዱትን የትርጉም መርሆች እንደሚለይና እንደሚተገብር ተደንግጓል። “ሕገ መንግሥት ነክ ጉዳዮችን” በማለት ያቀረበው በእንግሊዘኛው የአዋጁ ቅጂና በሕገ መንግሥቱ አግባብ ስንመለከተው የህግመንግሥት ክርክሮችን የሚመለከት አድርገን መወሰድ ይቻላል።"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "ሀ. ከኅብረተሰብ ጤና ተቋም(«ኢንስቲትዩት») መረጃ መጠየቅ ፣ከ»ኢሚግሬሽን»መሥሪያ ቤት አስፈላጊ መረጃ መጠየቅ፣ የጉዞ መድኅን («ኢንሹራንስ») መግዛት እንዲኹም የምንጓዝበትን አገር የጉዞ መረጃ ማጣራት።"} {"text": "ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ፡ ልዑላዊት ርእሳ ብርእሳ እትመኃደር፡ ሊቃነ ጳጳሳት ዘለዉዋ ስለዝኾነት ናታ ፓትርያርክ ባዕላ ክትሠይም ኣለዋ ዝብል ጽኑዕ መርገጺ ነበሮም። በዚ መሠረት ብውሳኔ ቅዱስ ሲኖዶስ ብሢመተ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ዘኤርትራ፡ ብፁዕ ኣቡነ ያዕቆብ ‘ካልኣይ ፓትርያርክ’ ኮይኖም ተሠይሙ። ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ንፈለማ ጊዜ ባዕላ ንባዕላ ፓትርያርክ ክትመርጽን ክትቀብእን ዝበቕዓትሉ ታሪኻዊ ፍጻሜ እዩ።"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "ስለሆነም ክቡር ምክትል ከንቲባ ስድስት መቶ ሐያ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኙ የኦሮምያ ተወላጆችን ከሱማሌ ኦሮምያ ድንበር ብቻ ከሚያስመጡ የጎንደር ተፈናቃዮችንም፣የጉጂ ዞን ተፈናቃይም፣የቤንሻንጉል ተንከራታችንም እና ሌሎችንም አምጥተው በአዲስ አበባ ዙርያ አስፍሩልን እና አዲስ አበባ የበለጠ ሕብረ ብሔርነቷን ታድምቅልን።"} {"text": "ለእኔ 1997 ዓ.ም. የመንግስት ለውጥ የሚመጣበት ጊዜ አልነበረም፡፡ ያን ደግሞ የምናውቀው ምርጫ ውስጥ ከገባን በኋላ ሳይሆን ወደ ምርጫ ለመግባት ዝግጅት ስናደርግ ነው፡፡ ይህንንም በኢዴፓ ደረጃ ተወያይተንበት፣ ነባራዊ ሁኔታውን ገምግመን የያዝነው ጉዳይ ነበር፡፡ “…በዚህ ምርጫ አሸንፈን አዲስ አበባ ከተማን እንቆጣጠራለን፤ በቂ የሚባል የፓርላማ መቀመጫ እንይዛለን፤ ይሄን ውጤት ይዘን ከአምስት አመት በኋላ በሚደረግ ምርጫ ደግሞ መንግስት ለመሆን የሚያስችለንን ዕድሉን እናገኛለን” ብለን ነው ተሳትፎ ያደረግነው፡፡"} {"text": "\"ቤተ ክርስቲያን አደጋ ላይ የምትወድቀው እነዚህ የዓለም አስተሳሰቦች ወደ ውስጧ መግባት ከጀመሩ ነው፡፡ በውጭ እንደፈለጉ ይሁኑ፤ ይፈትኗትም፡፡ ወደ ውስጥ ግን መግባት የለባቸውም፡፡ ቤተ ክርስቲያን እንደ ኖኅ መርከብ በእነርሱ ላይ እየተንሳፈፈች አሸንፋ መጓዝ ነው ያለባት፡፡\""} {"text": "በሙዚየሙ የጀርመን እና ኦስትሪያ ስነ-ጥበባት ዝግጅቶች አማካኝነት ታዋቂው ካፌ ሳብስኪስ አስገራሚ ፓስታዎችን ወደ Adele Bloch-Bauer ለመሮጥ በሚያስችል አከባቢ ውስጥ ያገለግላል ."} {"text": "እማሆይ ተሬዛ ወደ ቅድስና ደረጃ ከፍ ይሉ ዘንድ ያስቻላቸው ሁለቱ የፈውስ ተዓምራት በሞኒካ ቤስራ እና ማርቺሊዮ ሀዳድ አንድሪኖ ላይ የታዩ ሲሆን የመጀመርያዋ ህንዳዊት ከማሕፀን ካንሰር የተፈወሰች ሲሆን ሁለተኛው ብራዚላዊ ሰው ደግሞ ከጭንቅላት ካንሰር ተፈውሷል፡፡ እነዚህ ሁለቱ ሰዎችና ቤተሰቦቻቸው በብፅዕት እማሆይ ተሬዛ አማላችነት ፈውስ ለማግኘት በእምነት ይጸልዩ ነበር፡፡ መፈወሳቸው በሕክምና ቢረጋገጥም የፈውሱን ሁኔታ በየትኛውም የህክምናም ሆነ የሳይንሳዊ ዘዴ ለማረጋገጥ አልተቻለም!"} {"text": "እቲ ብቀዳም 18 ሕዳር ዝተኻየደ ሰለማዊ ሰልፊ፣ ብተጣበቕቲ ሰብኣዊ መሰላት ዝተወደበ ኮይኑ፣ ተጻዋታይ ኩዕሶ እግሪ ዲድየር ድሮግባ፣ ዕውትቲ ውድድር ቁንጅና ወይዘሪት ፈረንሳ ሶንያ ሮላንድን ካልኦት ህቡባት ሰባትን’ዮም ጎስጓድ ኣካይዶምሉ።"} {"text": "በየአደባባዩ መመኪያ አድርገን ዛሬ የምንጠቅሰው የአድዋ ድል፣ እንዳይሞት በማድረግ ነፍስ የዘራበትና የነፍስ አባቱ የሆነው ሚያዝያ 27 የነጻነትና የድል ቀን ነው፡፡ ለምን ይህ ቀን የሚገባውን ክብርና ሞገስ አጣ?"} {"text": "በቀሚሱም ላይ የውሸትን ደም አመጡ ፡ ፡ ( አባታቸው ) « አይደለም ፤ ነፍሶቻችሁ ( ውሸት ) ነገርን ለእናንተ ሸለሙላችሁ ፡ ፡ ስለዚህ መልካም ትዕግስት ( ማድረግ አለብኝ ) በምትሉትም ነገር ላይ መታገዣው አላህ ብቻ ነው » አለ ፡ ፡"} {"text": "ኣበይ እየ ኣነ ክጥቀመሉ? ኩሉ ግዘ ክተሽከርክሩ እንከለኹም ሄልሜት ተኸደኑ። ከም ሓደ ንእሽተይ ቆልዓ ብብሽክሌታ ካልእ ሰብ ክትጽዕኑ ተኾነ እቲ ወዲ ናይ ርእሲ ሄልሚት ምግባር ኣለዎ። ኣብ መንሻሕተቲ ፥ኩዕሶ ስኮቶር ወይ ከኣ ሰሌዳ ኣብ ዝህልወሉ ጊዜ ናይ ርእሲ ሄልሜት ምጥቃም ጽቡቕ ሓሳብ እዩ። ከምኡውን ኣውቶሞቢል-ውርጪ ከምኡውን ኣብ ፈረስ ምስቃል እቲ ናይ ርእሲ ሄልሜት ምጥቓም የድሊ።"} {"text": ""} {"text": "ወተት ተፈልቶ ከላዩ ላይ የሚንሳፈፈው ነገር ነው....ቢበላም የወተት ውጤት ስለሆነ ለጤና ጥሩ ነው....ወተት ሳይፈላ ቢጠጣ እኮ ያው በአይምሮ ህሊና ስልባቦት እንዳለው ይታወቃልና ምንም አይደለም....ለካስ ወተትና ማር የሚዘንብብሽ አንቺ ግዮን ወንዝ ዳርቻ ያለሽው አገር ይላል...ለካስ ወተቱ እኔ ሆኛለሁ...ተመስጌን....የሰደበኝ ወይም ያበሸቀኝ መስሎት የሚመርቀኝን ሰው ስጠላና ስንቅ....ለምን አትሰድበንም....የኩሎ ኮንታ የተሰባበረ መዥ....እንቅርታም አባትና እናት አልባ ምንገድ ተዳዳሪ ያሳደገሽ የማደጎ ለማኝ ልጅ....ስፐርም ሜካፑ.....ዛራም የቡዳ ዘር.....ጨሌ ዋጭ የጦስ ጥቁር እንዝዝ ዶሮ....ሙዋርተኛ..ቁም ቀባሪ...የመርዶ አርዢ ልጅ...የበዱቤ ተበጂ የሸሌ ልጅ..."} {"text": "እቲ ህዝቢ ግና ብዙሕ እዩ፡ ጊዚኡ ጊዜ ዝናም እዩ እሞ ኣብ ግዳም ደው ክንብል ኣይንኽእልን። በዚ ነገር እዚ ኣዚና በዲልና ኢና እሞ፡ ዕዮኡ ድማ ናይ ሓደ ወይ ናይ ክልተ መዓልቲ ኣይኮነን።"} {"text": "...የሀገሪቱ ሕጎችም የሃይማኖት ተቋማት እንደ ሕጋቸው ሳይሆን እንደፈለጉ እንዲሆኑ የሚያግዙ ናቸው፡፡ ገንዘባቸው ቁጥጥር አይደረግበትም፡፡ ግብር አለመክፈል እና ቁጥጥር አለማድረግ የተለያዩ ናቸው፡፡ ገንዘብ በተዝረከረከበት ቦታ ሁሉ ወንጀል በልጽጎ መገኘቱ ደግሞ የማይቀር ነው፡፡ አወቃቀራቸው እና አሠራራ ቸውን ዘመናዊ እንዲያደርጉ፣ የቁጥጥር ሥርዓት እንዲዘረጉ፣ አገልጋዮቻቸውን እና አባሎቻቸውን መዝግ በው እንዲያውቁ የሚያስገድዳቸው ነገር የለም፡፡..."} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "አንድ የተማረ ወዳጄ ከቴክሳስ ደወለ። በጨዋታችን መሃል የአገር ጉዳይ ተነሳና «አንተ ክርስቲያን ነህ። ፖለቲካ ዉስጥ ለምን ትገባለህ? ከፖለቲክ ዉጣ። አርፈህ በቤተ ክርስቲያንህ እግዚአብሄርን አገለግል» አለኝ። እኔም መለስኩ። «የኔ ወንድም። አሁን የማደርገዉ እኮ ክርስቲያን ስለሆንኩኝ ነዉ። የእግዚአብሄር ቃል ለፍትህ እንድንቆም፤ ዜጎች በግፈኞች ሲገፉ ለነርሱ እንድንሟገት፣ ድምጻቸዉ ለታፈነ ድምጽ እንድሆን፣ የተጣሉትን እንዳስታርቅ አዞናል። የሕሊና እሥረኞች እንዲፈቱ የማደርገዉ እንቅስቃሴና ፣ በማንም ይሰሩ የሚሰሩ ግፎችን ማዉገዜ፣ ቅዳሴ ከማስቀደስና በቤተ ክርስቲያን መድረክ ላይ ከመዘመርና ከመስበክ ያልተናነሰ እግዚአብሄርን የሚያስደስት ነዉ» አልኩኝ። ይህ ሰው አገር ቤት ትልቅ ቢዝነስ ያለው ወንድም አለው። “እስቲ አንድ ጥያቄ ልጠየቅህ። አንድ ቀን በሆነ ምክንያት ወንድምህ ቢታሰር ፣ ወንድምህ እንዲፈታ በየሰልፉ ቀዳሚ ሆነህ የምትቆም፣ ፔተሽኖችን የምትፈርምና የምታስፈርም፣ በሶሻል ሜዲያ ዘመቻ የምታደረግ አትሆንም ወይ ?” አልኩት። “እርሱማ ነው” አለኝ። “ታዲያ የራሳችን የሥጋ ወንድማችን ሲታሰር የምናደርገውን ነገር ሌላው ሰው ላይ ሲደርስ አለማድረግ እና አርፈን መቀመጥ አለብን ማለት ተገቢ ነው ወይ ? ራስ ወዳድነት አይደለም ወይ ? “ ብዬ ጠየኩ። ይህ ወዳጄ የሚመልሰውን አጣ።"} {"text": "Ethiopia Zare (ማክሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2001 ዓ.ም. August 25, 2009)፦ የደምወዝ ታክስ የሚቆረጥባቸው የመንግሥት ሠራተኞች፤ በአዲስ መልክ የተጀመረው የታክስ መክፈያ ማረጋገጫ የጣት አሻራ መስጠት ጉዳይ የደህንነት ሥጋት እየፈጠረባቸው መሆኑን ለኢትዮጵያ ዛሬ ገለጹ።"} {"text": "ጠንቅቀን እንወቅ፣ ጓደኝነት የተከበረና ለብዙ ነገር የሚጠቅም ቢሆንም፣ በግጭቶች ጊዜ ሶስተኛ ወገን ነጻ መካከለኛ ሊያደርግ የማይችል እንደሆነ እንገንዘብ! የጠበቀ ወዳጅነት ባለበት ግንኙነት ውስጥ ገለልተኛ ነን ብሎ ለማለት ማንም መድፈር የለበትም።"} {"text": "እንግዲህ እራሳቸውም ያልካዱትን የቅድመ ሁኔታዎቹ መሟላት ራሱ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን መሳት ቅድመ ሁኔታ ምንድ ነው የሚለውን መሰረታ ሃሳብም መሳት ይመስለኛል፡፡ ከተሟሉ ማለት በሌላ አገላለፅ ሲቀመጥ ኮሚቴው መሟላታቸውን ሲያረጋግጥ ማለት እንጅ ቅድመ ሁኔታዎቹ ራሳቸውን በራሳቸው አሟልተው ሲገኙ ማለት አይደለም፡፡ (ጉዳይ ተራ ለመረዳት የቀለለ በመሆኑ በመሃል በመሃል ጽሑፉን ለማቋረጥም ይዳዳኛል) የሚያረጋግተው ደግሞ ኮሚቴው ከሆነ ያላኮሚቴው ማረጋገጥ ዜግነትን መልሶ ማግኘት የለም፡፡"} {"text": "5. ዝተወሰነ ኮፍ መበሊ ጥራሕ ክንጥቀም ስለ ዘለና፣ብኣገልገልቲ ቤተክርስትያን ዝወሃበና ሓበሬታ ክንሰምዕን ንሶም ኣብ ዝሓበሩና ቦታ ጥራሕ ኮፍ ክንብል ከም ዘለና ብትሕትና ንሓትት። ኣብ ሓንቲ ጣውላ ብሓንሳብ ኮፍ እንብል ኣብ ሓደ ገዛ ብሓንሳብ ንነብር ጥራሕ ኢና። ብውሕዱ ካብ ምሳና ዘይነብር ሰብ ከምቲ መምርሒ ዝእዝዘና 6 ፊት ወይ ኣስታት 2 ሜትሮ ክንርሕቕ ይግብኣና።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ለምዕመናኑ በቂ መንፈሳዊ አገልግሎት በመስጠት እና በአካባቢው ቋንቋ ወንጌል በማስተማር ያመኑትን በሃይማኖታቸው ፀንተው እንዲቆዩ ለማድረግ፣ የጠፉትን ለመመለስ እና ያላመኑትን ለማሳመን ከፍተኛ አስተዋፅዖ ስለሚኖረው ይህንን ፕሮጀክት መቅረፅ አስፈላጊ ሆኗል።"} {"text": "ቅድስት መንበርን በመወከል በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ቋሚ ታዛቢ የሆኑት የእኔታ አባ ፈርናዲ ኪካ አሬላኖ ይህንን በተመለከተ ከቫቲካን ዜና ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደ ገለጹት “በእንደዚህ ዓይነት የምግብ እጥረት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች እና ሕዝቦች ብሩህ የሆነ የወደፊት ጊዜ እንደ ማይታያቸው” የገለጹ ሲሆን የዓለም አቀፉ ማኅብረሰብ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ይችላ ዘንድ በርትቶ ሊሥራ እንደ ሚገባው ገልጸው በተለይም ግጭቶች፣ ጦርነቶች፣ የኢኮኖሚ ቀውስና የአየር ንብረት ለውጥ የመሳሰሉት በሰው ልጆች አማካይነት የሚከሰቱ ችግሮችን ለማስወገድ የአለማቀፉ ማኅበረሰብ ቁርጠኛ ፈቃድ እንደሌለው አፅንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።"} {"text": "ምርምሩ/የጥናት ሥራው ከኢትዮጵያ ውጭ እንዲካሄድ በሚፈቀድበት ጊዜ የአርክቦት አመልካቹ ምርምሩን የደገፈው እና/ወይም ምርምሩ የሚካህድበት ተቋም ምርምሩ በሚካሄድበት ወቅት የአርክቦት ግዴታዎችን እንሚያከብሩና እንደሚያስከብሩ የሚገልጽ ደብዳቤ ማስላክ ይኖርበታል፡፡"} {"text": "ደግሞ ቄሱ የካቶሊክ ቄስ መሆን አለባቸው....ህጻን ወንዶችን ለንሰሀና ጥምቀት ብለው አሳቻ ሩም ውስጥ ከተው ህጻናቶችን የሚበዳ ቄስ...እናንተንም በልጅነታችሁ ቂጣቂጣችሁን በፀው ስለ ብድ እያስተማሩ ያሳደጉዋችሁ ይመስላል...ይህንን ያስተማሩዋችሁ ቄሶች ከናንተ ጋ በሞት ተሰለቡ....ክርስትና አሰዳቢዎች ወላጀ ባለጌዎች..."} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "ይህን ስናገር በእርግጠኝነት ነው፤ መረጃውም ስላለኝ ነው፡፡ ተቃዋሚዎች አብዛኞቹ በሚባል ደረጃ ዝግጅት የላቸውም፡፡ ከላይ አንስተሽ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ያለው የብልጽግና መዋቅር ነው፡፡ ሕዝቡን በቀላሉ የማግኘት እድሉ አለው:: ደግሞም እያገኘ ነበር፡፡ ምርጫው ይካሄዳል በሚል ከፍተኛ ዝግጅት አድርገዋል፡፡ ከዚህ አኳያ ምርጫው በታለመለት ጊዜ ባለመካሄዱ ከማንም በላይ ገዥውን ፓርቲ ነው የጎዳው፡፡ አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች “ከመስከረም 30 በኋላ መንግሥት የለም፤ ሁላችንም እኩል ነን፤ የሽግግር መንግሥት አቋቁመን እንቀጥላለን” የሚሉት ነገር ተገቢ አይደለም፡፡"} {"text": "በዚህ ስሜት ቀዝቃዛና አሳዛኝ በሆነው የጣሪያ አሻንጉሊት ያገኛሉ. ይመልከቱ, እይታዎች እና ተጨማሪ እይታዎች. እዚህ ጋር እዚህ ይምጡ (በብራዚል አንጸባራቂ የብርሃን ብርሀን (ጌጣጌጥ) በመባል የሚታወቀው ፀሐይን ለመመልከት እዚህ ይምጡ እና ከዋክብት እና የሻማ አረንጓዴውን የፀሐይ ብርሃን በአየር አየር ላይ ይተካሉ. እንዲህ ባለ ውብ ቦታ ላይ ለመዝናናት የሚጓጉ ጥቂት ቦታዎች አሉ. አስገራሚው የኬፕት አይነቶች, ወይን እና ሲጋራዎች ይመርጣሉ. ይህ አሞሌ በእርግጠኝነት ለማቀዝቀዝ ነው! ይሁን እንጂ ለወደፊቱ ለመክፈል ተዘጋጅ. መጠጦች ውድ በመሆናቸው ምንም የደስታ ጊዜ የላቸውም."} {"text": "ዋርካ ላይ ድርሰት መፃፍ የጀመረው እሱ ብቻ አይደለምኮ? በምርጥ ስራዎቻቸው የምናደንቃቸው እነ ዋናው እና ትርንጎ ...ክርስትያን..ዲያና ወዘተ ..ለምን በስራዎቻቸው ላይ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶ የማያቅ ይመስልሀል?......ስራዎቻቸው የራሳቸው እንደሆኑ ነገሩን ....አመንናቸው....አለቀ......የባለቤትነት መብት ያለው ሰው እስካልመጣ ድረስና ባለቤትነቱን በማያወላዳ ማስረጃ እስካላቀረበ ድረስ ክሬዲቱን ለነሱ መስጠት የግድ ይላል ብዬ አምናለሁ"} {"text": "አንድ መፍትሔ የያዘ አዲስ ትውልድ እየመጣ ነው፡፡ አዲሱ ትውልድ ከኛ በጣም ይሻላል፡፡ አንድ ኃያል Energetic የሆነ ትውልድ እየመጣ ነው፡፡ በኛ ኃጢአት የማይደናበር ትውልድ፡፡ ቁጭት እና እልህ የተሞላ ትውልድ፡፡ ዓለምን የናቀ በዓለም ያልተናቀ ትውልድ እየመጣ ነው፡፡ ይሄ ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን የሚታደጋት ይመስለኛል፡፡ በኛ ዘንድ ክርስትና እምነት መሆኑ ቀርቶ ማኅበራዊ ፍልስፍና ሆኖ ነበር፡፡ ወንጌልን ወደ ማኅበራዊ ችግር መፍቻ መንገድ ቀይረነው ነበር፡፡ ይህ ትውልድ ግን ወደ ቀድሞ ቦታው እያመጣው ነው፡፡"} {"text": "የእኛ የመስመር ላይ የክለብ ቤት (ብሎግ) ብሎግ ለእርስዎ ደስታ ብቻ የተደረጉ እጅግ በጣም አስደሳች ፣ አሳታፊ እና መረጃ ሰጭ ታሪኮችን በድር ላይ የተመሰረቱ ውርርዶች እና"} {"text": "HowToUseAbortionPill.org provides ይዘትን ላይ የተመሰረተ መረጃ ለመረጃነት አላማዎች እንዲያገለግል ብቻ የሚያቀርብ ከመሆኑ በቀር ከህክምና ድርጅት ጋር በሽርክና አይሰራም።"} {"text": "ምክር ቤቱ በመተከል የተፈፀመውም ማንነት ተኮር ጭፍጨፋ እንደኾነም አስምሮበታል:: ይሄን እንዲፈፀም በቀጥታ የተሳተፉ እና በቸለተኝነት የተመለከቱ ከቀበሌ እስከ ፌደራል ያሉ አመራሮችም እንዲጠየቁ ምክር ቤቱ ጠይቋል:: አቶ ደመቀ መኮንንም አንዳንድ ባለስልጣናት በጭፍጨፋዉ ተጠያቂ እንደሚኾኑ ይፋ አድርገዋል::"} {"text": "ያለፈው ቅዳሜ እና ዕሁድ, ባለቤቴ እና እኔ በእኛ ቤተ ክርስቲያን ጋብቻ አውደ ተገኝተዋል. በትዳራችን ሁሉ ኑክ እና cranny በኩል እንደ ተመላለሰ, እኛም ጥሩ ለመወያየት ነበር, መጥፎ, እና አስቀያሚ. እኛ እርስ በእርስ ለማበረታታት በርካታ ዕድል ነበረው, ነገር ግን ደግሞ ድክመት ሊያሳዩት ዕድል ነበረው. በውይይታችን ወቅት, ባለቤቴ እኔ አጭር ወድቆ ይሰማኛል አካባቢዎች ለማየት ረድቶኛል, እኔ መሆን አለበት; እኔ እንደ አፍቃሪ መሆን አይደለም ከዬት. እርስዋም የኢየሱስን ትእዛዝ ነበር በእኔ ላይ ለመፍረድ አይደለም? አይመስለኝም."} {"text": "ወደ ዓመቱ መጨረሻ እንመጣለን ፣ ሻጮቹ በአርጀንቲና ውስጥ ናቸው ፡፡ እዚያም በሜንዶዛ ውስጥ በ theንታ ዴ ቫካስ የጥናት እና ነጸብራቅ ፓርክ ውስጥ የዚህ ዓመት እንቅስቃሴዎች ይዘጋሉ ፡፡"} {"text": ""} {"text": "JAWAR! የኢዜማ ጉዴላዎችና የአብን ወይጦዎች ጃዋርን ለማስገደል ኢሳያስንና አብይን እየተማፀኑ መሆኑን ከኤርትራ ደህንነት መረጃ ወጣ።እከሌን ገደልን+ያዝን ሽንፈቶችን ለመሸፋፈን ነው ተባለ - Mereja Forum"} {"text": "ነብሰይ ማራ እየ ዘፍቅራ ዝኮነ ከጋጥማ ኣይደልን እየ Single እየ ካብ ዝፈጠር ፍቅሪ ብ እዝነይ እየ ዝስሙዖ ኣይ ገርምን ዶ ግን single ጡዑም እዩ ዝብሎ ኣይጠልም ኣይት ጥለም ኣብ single ክሳብ ትደልዩ ትበጽሕ ሓጋዝ ኮይኑ ረክበዮ ፦ሓሳባተይ ደስ ዝበለካ like"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "ተወልደ ገብረማረማርያም፡ ከይተወለድካ ዘይትተርፍ ነበርካ ወደይ። ክንደይ ድኹም ሰብ ምኻንካ ዘብርህ ረሳሕ ሓሳብ ኢኻ ቀሊጽካ። እቲ ዘሕዝን ከምዚ ናትካ ዓይነት ድኹምን ረሳሕን ዝኾነ ኣእምሮ ዘለዎም ሰባት ብስም ኤርትራውያን ዝፍለጡ ምህላዎም እዩ። እሞ ድማ ብዙሓት። ብዘበን ውበ ዝጸመመ፡ ውበ ክብል ይነብር ከምዝበሃል፡ እንታይ ማለት እዩ ኸ ነቲ ብብቕዓቱ ንውድብ ጥዕና ዓለም ዝመርሕ ዘሎ ጅግና ወደስመራ ጻዕዳ ግን ድማ ብመንነቱ ዘይሓፍር ትግራዋይ ክቡር ኮድተር ቴድሮስ ኣድሃኖም ‘But again, nothing good can come from woyane. ዝደምደምካ። ኣንታ ደንቆሮ ንሱ ሞ ወያናይ ምኻኑ የኹረዖ እምበር ኣየሕፍሮን እዩ። እንተ ንስኻ ሞ እቲ ንብዙሓት ናይ ህግደፍ ሓለፍትን ኣምባሳደራትን ሒዝዎም ዘሎ ቀታሊ ‘ሕማም ወያነ’ ማለት ንከም በዓል ኣምበሳደር እትስቲፋኖስ ለይትን መዓልትን ዘባህርሮም ዘሎ መልኣከ ሞት ወያነ ኢኻ ሓሚምካ ዘለኻ። መስቶም ረሳሓት፡ ሓተላ ሕብረተሰብ ዝኾኑ ኣያታትካ ብሕማም ወያነ ተቐዘፍ፡ ምሕረት ኣየይርደልካ። ድኹም! ንዕቅ! ትፋእ! ወያነ ፠ ወያነ፨ ክትብል ንበር እምበር ወያነ ሃገሩን ህዝቡን ብኽብረት እዩ ዘመሃድር ዘሎ። ብደረጃ ዓለም ድማ ልዕሊ ናይ ዶክተር ቴድሮስ ምስክር ዘድልየካ ኣይመስለንን። ነዚ ኣንቢብካ ከም ከም ጥዑም መርዚ ስተዮ፡ ኣይትመልስ፡ ንድንቁርናኻ ዝያዳ ከይተጉልሕ።"} {"text": "የለም ከላይ የተዘረዘሩት ሰነዶች ከተመዘገቡ በኃላ የውጭ ሀገር ጠባቂ ወይም ተጠባቂው በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ ሕግ መሰረት የተከለከሉ ካልሆነ በስተቀር የውጭ ሀይል ፈቃድ ሊኖረው ይችላል. በሌላው ግዛት ውስጥ በቀረበው ቀጠሮ ካልተገደደ በስተቀር, አንድ ወታደር በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ ውስጥ በፍርድ ቤት የተሾመውን የተንከባካቢነት ሃይልን ሁሉ በዲስትሪክቱ ውስጥ ለንብረት እና ለክስትሪክቱ በተመለከቱ ማናቸውም ሁኔታዎች ላይ እርምጃ መውሰድ ይችላል."} {"text": "የሆነው ግን (ያላወቃችሁ ከአላችሁ ዛሬውኑ እርማችሁን አውጡ) ሌላ ነገር ሳይሆን፣ በትክክል የታጨደውም የተሰበሰበውም የአንድ ፓርቲ አምባገነን ሥርዓት እና ለሁለት የተገመሰች ኢትዮጵያን ነው።"} {"text": "“… በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ጊዜ፣ መንግሥቱ ከወረደና ሻዕቢያ የተወሰነ ሥልጣን እስከተሰጠው ድረስ፣ የኤርትራን ነፃነት ጥያቄ ለማንሳት ዝግጁ እንደነበር ገልጸዋል። እንዳውም ሻዕቢያ አስመራ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እየተካሄደ ወደ ህወሓት (TPLF) መልዕክት እንደላከ እና መልዕክቱም በፍጥነት የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እንድንደግፍና ከአስመራ ከእኛ ጋር ለመገናኘት የሚላኩትን የመፈንቅለ መንግሥት አድራጊ ቡድን ወኪሎችን በአዲቋላ በኩል እንድንቀበላቸው የሚጠይቅ ነበር ብለዋል። ህወሓት ግን ይህን ጥሪ እንዳልተቀበለውና ውሳኔውን በራሱ ራዲዮ ሲገልጽ፣ የሻዕቢያ አመራር በውሳኔው ማዘናቸውን ገልጸዋል። …”"} {"text": "በወታደራዊው መንግስት ወቅት ያየትን ህልምና ገራፊ እያዩ ዛሬ ድረስ የሚደነብሩ አሉ። ያኔ በዱላ ብዛት በግድ ህልም ይታይ ነበር አሉ። አንድ የሀደሬ ሰፈር ነዋሪ በዛን ዘመን ስለገጠመው የእስር ቤት ታሪክ ሲያወጋ፣ ቦሰና አለቀሰች። ነጠላዋን እየበላች “ አይ ጊዜ ” አለች። “ ታንክ ጓሮ ቀብረናል ” ብሎ ጀጎልን ያስቆፈረ ነበር። ያበደው ባለቤቱ ቦሰናን “አትነፍርቂ ” ብሎ መቆጣቱን ያስታውሳል። እንግዲህ ድሮም ዛሬም አሳላሚና አላሚዎች አሉ። ቅብብሎሽ መሆኑ ነው። ለድጋፍም ይታለማል፣ ለተቃውሞም ይታለማል። አገር በሪፖርት፣ በህግ ብዛትና በህልም ቀደመች። የኢትዮጵያንና የወደፊቱን ትውልድ ህልም መፍታት የሚችሉ ማፈላለግ ግድ ነው። አስተካክሎ የሚፈታ !!"} {"text": "እንደገና በ1046 ዓም (1054 እ.ኤ.አ.) ከ«ታላቅ መነጣጠል» ቀጥሎ የቁስጥንጥንያ ጳጳስ ከሮሜ ፓፓ ሲለያዩ፣ ከዚያ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ»፣ የቁስጥንጥንያም «ኦርቶዶክስ» («ምሥራቅ ኦርቶዶክስ») በመባል ታወቁ።"} {"text": "2/ ወደ ተቀማጭ ሂሳብ ውስጥ ከሚገባ ገንዘብ ክፍያ የመጠየቅ የዋስትና መብት ያለው የፋይናንስ ተቋም ከሆነ፣ የዋስትና መብት ያለው ሌላ ክፍያ ጠያቂ የሂሳቡ ባለይዞታ በመሆን በሦስተኛ ወገኖች ላይ ተፈፃሚ ካደረገው ተወዳዳሪ የዋስትና መብት ውጪ በሌላ ማንኛውም መንገድ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ተፈፃሚ ከሆነው ተወዳዳሪ የዋስትና መብት ይልቅ ቀዳሚነት ይኖረዋል፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "2 ኛ ሁኔታ-የቅባት እህሎችን ለማምረት ያገለገሉ የማዳበሪያ ዘዴዎች ዘላቂ የግብርና ፅንሰ-ሀሳብን የሚስብ ነው (ማለትም የተፈጥሮ ሀብቶችን እና ኬሚካሎችን ያስወግዳል) ወይም ቢያንስ ቢያንስ በተመጣጣኝ ግብርና (ኬሚካሎች ጥቅም ላይ ቢውሉ አስፈላጊ በሚሆኑበት ጊዜ ብቻ እና የሚፈለገው የገንዘብ መጠን ብቻ)."} {"text": ""} {"text": "አዋጅ ቁጥር 272/94 በአንቀፅ 2(1) ላይ “ ‘’ሊዝ’’ ማለት የከተማ ቦታ በመጠቀም መብት በውል የሚተላለፍበት ወይም የሚያዝበት የመሬት ኪራይ ይዞታ ስሪት ነው፡፡” ሲል ይደነግጋል፡፡ ከዚህ የህግ ትርጉም (statutory definition) መረዳት የሚቻለው የሊዝ መብት መሰረቱ (subject matter) የማይንቀሳቀስ ንብረት ማለትም የከተማ ቦታ እንደሆነና የመብቱ ምንጭም በሊዝ ተቀባዩና በሊዝ ሰጪው የአከባቢ መስተዳድር መካከል የሚደረግ የሊዝ ውል እንደሆነ ነው፡፡ ይህ ውል ህግ ፊት ዋጋ ያለው ውል እንዲሆን በአዋጁ አንቀፅ 9 መሰረት ውሉ መፈረም ይኖርበታል ከዚያም በኃላም በአንቀፅ 5 መሰረት ውል ተቀባዩ በሊዝ የቦታ ባለይዞታ መሆኑን የሚያረጋግጥለት የሊዝ ይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ሊሰጠው ይገባል፡፡ የከተማ ቦታ በሊዝ በሚያዝበትና በሚተዳደርበት ግዜ መንግስት በሚያገኘው ገቢ ተጨማሪ የመሰረተ ልማት ስራዎች እንዲሰራ አቅም የሚፈጥርለት ዋና የገቢና እድገት ምንጭም ነው፡፡"} {"text": "ግንቦት ሃያ የዘመናዊት ኢትዮጵያን ታሪክ ከቀየሩ ዕለታት መካከል አንዱ ነው:: ኢትዮጵያን ዴሞክራሲያዊ፣ ፍትሐዊና ሰላማዊ ለማድረግ አያሌ ታጋዮች እጅግ ውድ የሆነውን የሰው ልጅ ነፍስ ሠውተዋል፡፡ የግንቦት ሃያ ታጋዮች የነፍስ ዋጋ የከፈሉለት ዓላማ ግፍና ጭቆና፣ አድሎና ወገንተኝነት ቆሞ፤ እኩልነት ፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትና የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ነው፡፡"} {"text": "እንግዲህ ከዚህ በላይ እንደተመለከትነው የስው ድርሻ በነጻ የተሰጠውን በእምነት መቀበል ነው፤፡ በመጀመሪያ ስራችንን ሁሉ በፈጸመልን በጌታ ላይ ካረፍን ጌታን ለማገልገልም ሆነ ለተጠራልነት የጽድቅ ፍሬ ለማፍራት ችሎታና ብቃት እናገኛለን። የድነታችን ጉዳይ አልቆአል ለጌታ ክብር ምስጋና ይግባው። ከዚህ ለመዳን ሳይሆን ስለ ዳንን ነው መልካም ስራ የምንሰራ፤፤"} {"text": "በተለዋዋጭ የአየር ንብረት ዓመታዊ ዓመታዊ (በ 68 እና በ 80 ዎቹ በየቀኑ የአየር ሙቀት መኖሩ), ማዲራ የተፈጥሮ ወዳድ ናት. የተራቀቀ የድንጋይ እና የሲሚንቶ የውኃ ማስተላለፊያ መስመሮች በደሴቲቱ ላይ ለሚገኙ አበቦች እና ሰብሎች ውኃ ይሰጣሉ, እና ለእነዚህ የውኃ መስመሮች የጥገና ጉዞዎች ወደተመሳሳይ ቦታዎች መጓዝ ይችላሉ. በሰሜናዊ ሸለቆዎች ውስጥ የሚገኙት ጥቅጥቅ ያሉ ደኖች ለትልቅ የአገሬው ዛፎች የመኖሪያ ቤታቸው ሲሆኑ እነዚህም በበርካታ ተወላጅ እና ተፈልጊ ወፎች መጠለያ ያገለግላሉ."} {"text": "በተመሳሳይ፤ የህወሓት ደጋፊ የትግራይ ኢትዮጵያዊያን ግዴታ ህወሓት የሚያካሂደው ጦርነት ለትግራይ ክልልና ሕዝብ፤ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዙ ሸክሞችን እንዳወረሰ መረዳት ነው። ለምሳሌ፤ ገቢና የስራ እድል የሚፈጥረውን ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ህወሓት ሲያወድመው ያወደመው ልማትን ነው። ያወደመው የገቢና የስራ እድልን ነው። አግባብ የሚኖረው መረባረቢያ ጉዳይ፤ የምእራብ ተቋማት፤ መንግሥታት፤ አበዳሪና ለጋስ ድርጅቶች፤ በመላው ዓለም የሚኖረው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በጋራ ሆኖ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደፊት የሚያካሂደውን የመልሶ ማቋቋምና መገንባት ስራ መደገፍ ነው።"} {"text": "የነገሮች በይነመረብ (አይኦቲ) ስለ በይነመረብ ግንኙነት እና መሳሪያዎች ያለ ውጫዊ ጥቆማዎች እንዴት መግባባት እንደሚችሉ ነው ፡፡ ይህ ገና አዲሱ ዓመት በመጪው ጊዜ ግዙፍ ፍተሻ እና እድገትን የሚጠብቁበት ሌላ ቦታ ነው።"} {"text": "በሺዎች ዓመት ዕድሜ ውስጥ በሚገኙ እርጅናዎች ውስጥ እርጅና ያለው ጥልቅ ኃይለኛ አፍ አፍቃሪ በተቀጠቀጠ ክሬም ውስጥ የተቀቀለ እንጆሪ ፣ እንጆሪ እና ጥቁር እንጆሪ ይሰበስባል ፡፡"} {"text": "የስኳር ኮርፖሬሽን አስፈጻሚዎች አቶ ወዮ ሮባና አቶ አብርሃም ደምሴ በሜቴክ ለቀረቡ በስኳር ፋብሪካዎች ችግሮችና በአሻጥር ወቀሳዎች ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ የዚህ አገር ጠላት ካልሆነ በስተቀር በሌላ አቅም በውጭ ብድር በሚገነባ ፋብሪካ ላይ ምን ዓይነት ሰብዕና ያለው የስኳር ኮርፖሬሽን ሠራተኛ ነው፣ ድንጋይ ቀላቅሎ ለማሽን የሚሰጥ በማለት ሐዘን በተቀላቀለበት ስሜት ጠይቀዋል፡፡ ‹‹አሻጥር ነው ተብሎ መገለጹ ሕመም ነው የፈጠረብን፡፡ እንዴት በዚህ ደረጃ ይገለጻል፤›› ያሉት ምክትል ሥራ አስፈጻሚው፣ ተነጋግረን የፈታነውን ነገር በዚህ መልኩ ከመግለጽ ጥርጣሬው ካለ መነጋገር ይሻል ነበር፤›› ብለዋል፡፡ ከአዲስ የሸንኮራ አገዳ እርሻ ላይ ሲጫን ድንጋይ መቀላቀሉ የሚታወቅ የኢንዱስትሪው ችግር መሆኑንና በየጊዜው በነባር ፋብሪካዎች ላይም እንደሚከሰት ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ስለዚህ ከሰው ይልቅ አምላካችንንና አባታችንን ደስ ማሰኘት ይሻላል:: የምወደው ልጄ ይህ ነው በእርሱ ደስ የሚለኝ ብሎ አንድ ጊዜ በልጁ ደስ ተሰኝቷል:: የሐጥያት ዋጋ ሙሉው ተከፍሏል እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ልጁን መልበስ ነው:: እርሱ ውስጥ ወስዶ በአብ ቀኝ የሰወረንም ለዚሁ ነው ስራ አበቃ እዳ ሁሉ ተከፈለ ብሎ ደስ አለው አብ ቤተሰቡ ሁሉ ትሰብስቦ ሲያይ በልጁ ውስጥ አለቀ! ሌላ ስራ አያስፈልግም አትናወጡ ቅዱሳን!"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "3) መንግስት በዚህ የሽብር እንቅስቃሴ ውስጥ የተሳተፉና ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን ለሕግ እንዲቀርቡ እንዲያደርግ እንጠይቃለን፡፡ በተለይም በሰላማዊና ሕጋዊ መንገድ እንታገላለን ብለው በምርጫ ቦርድ የተመዘገቡና በዚህ ጥፋት ውስጥ በሽፋን ሰጭነት እየተሳተፉ ያሉ አካላት በአስቸኳይ ከዚህ የጥፋት መንገዳቸው እንዲመለሱ እናሳስባለን፡፡ መንግስትም ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን፡፡"} {"text": "ዛሬም ህውሃት የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ቦታ እንደማታገኝ ስታውቅ በእጅ አዙር “ጡል ጡል ” እያለ የሚላላካትን አሻንጉሊት ጠቅላይ ሚኒስትር ፍለጋ ላይ ነች ። ሽፈራውሽፈራው ሽጉጤ በመላላክ ከሀይለማሪያም ቢበልጥ እንጅ የሚያንስ አይደለም። ደመቀ መኮንንም “የጎባጣ አሽከር ” የሚባለው አይነት ነው ። ብዙ ተስፋ የተጣለበት አቢይ አህመድ ነው ። አቢይንም ቢሆን ከጣሪያ በላይ የሚሰማው ያልተገራና ያልበሰለ የቄሮ ጫጫታ አደንቁሮት ሊሆን ስለሚችል አስተማማኝ አይደለም ። በዚህ ሁሉ ፍትጊያ ቀጣዩ ” ቆራጣው ዮሀንስ ” ማነው ካላችሁኝ ደመቀ መኮንን ይመስለኛል።የዚህን ግምታዊ ስሌት ለማወቅ በጣም ቀላል ነው። ህውሃት ከኦህደዱ እጩ አቢይ አህመድ ይልቅ የብአዴኑን ደመቀን ይመርጣል ። ሌላው ድርጅት ዴኢህዴን የህውሃት የጓሮ እርሻና የአትክልት ቦታ ስለሆነ በህውሃት የታዘዘውን መሪ እንድመርጥ ይደረጋል ። አቢይ አህመድ የሚያገኘው ድምፅ የኦህዴድን እና ትንሽ የብአዴንን እጆች ብቻ ነው። በዚህ ስሌት መሰረት ቀጣዩ “ቆራጣው ዮሀንስ ” የገደል ስባሪ የሚያክለው ደመቀ መኮንን ይሆናል ማለት ነው።"} {"text": "ዛጎል ዜና - አርበኞች ግንቦት 7 ከትግራይ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደህሚት/ ጋር በጥምረት ለመስራት የሚያስችለው ደረጃ ላይ መድረሱን ለኢትዮጵያ ሲባል..."} {"text": "ሁሉም የቁማር ዓይነቶች በ 1928 ውስጥ እና በሩሲያ የሶቪዬት ደንብ ሥር በሚሆኑበት ጊዜ በይፋ ታቅዶ ነበር. ይህ የተወሰኑ ደንቦች በለውጡ ሲተላለፉ የ 1980s መጨረሻ እስከሚጨርስ ድረስ ቆይቷል. በ 1988 ሀገሮች በተወሰኑ ቦታዎች ብቻ የመሳሪያ ማሽኖች ሕጋዊ ነዉ. የቁማር መከልከል በ 1989 ሙሉ በሙሉ ተነስቷል."} {"text": "ከአመታት በፊት በአንድ አጋጣሚ በአውሮጳ በአንዱ ከተማ ለጥቂት ቀናት ያገኘነው ወጣት እጅግ ለጋስ በሆነው በአገራችን ልጆች መስተንግዶ ካስተናገደን በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ ዶላሮች አውጥቶ ለአባቴ ስጡልኝ አለን፡፡ የወጣቱን ልጅ ኑሮና እጅግ የበረታ የሥራ ድካም በሁለት ቀን ዕድሜ ጥሩ አድርገን አይተነው ነበርና ምነው…"} {"text": "--መንገደኞቹ፤ የአራት መቶ ኪሎ ሜትር ጉዟቸውን ተጉዘው፤ ወደተነሱበት የዋግሹሞች ሠፈር የማታ ማታቸውን ይደርሳሉ፡፡ ለእንግድነታቸው፤ የወሎ ምድር ያፈራቸው፣ በእህትማማቾቹ ባለሟል እጆች ተዘጋጅተው የተጫኑት ገፀ በረከቶች ከመኪናዋ ይወርዳሉ፡፡ ዘመድ ከዘመዱ ተገናኘ፡፡ ደስታ ናኘ፡፡ እንደ አገር ቤቱ ወግ በእንግዳ ክፍሉ እርጥብ ተጐዝጉዞ፣ ረከቦት ተዘርግቶ፣ ስኒዎች ተደርድረው፤ ከፊት ለፊትም ጀበና ተገትሮ እንግዶቹን ተቀበላቸው። ቆሌውም የደስታቸው ተካፋይ እንዲሆን ደስ ደስ የሚለውን፣ “ወሎ መጀን!...የሚያስብለውን እጣን በረንዳቸው ላይ አጫጫሱለት፡፡"} {"text": ""} {"text": "በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመጽሐፍ መደብር ድረ ገጽ፡፡ በቶሎሾፕ ለሽያጭ የቅርብ ጊዜ እና ምርጥ ደረጃ የተሰጣቸው መጻሕፍትን ይፈልጉ ፡፡ ከመላው ደራሲያን በመቶዎች የሚቆጠሩ ርዕሶች ይገኛሉ።"} {"text": "ሰልፉ ፍርድ ቤት የሆነነት ምክንያት የወልቃይት ጥያዊ ኮሚቴ አባል እና አመራር የነበሩት ኮሎሌል ዘውዱ ፍርድ ቤት ቀርበዋል የሚል ዜና በጎንደር ከተሰማ በኋላ ነው። ኮሎኔሉን አሁን ከሚገኝበት የጎንደር አንገርብ እስር ቤት ወደ ማዕከላዊ ለማዛወር የጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች 4 ለ 1 የሆነ ድምጽ እንዳሳለፉ የተሰማው ባለፈው ሳምንት ነው። ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እስካሁን በይፋ ክስ ያልተመሰረተበት ሲሆን ፤ ክስ ቢመሰረትበት እንኳን ጉዳዮ በጎንደር ፍርድ ቤት ደረጃ ሊታይ የሚችል ሲሆን ወደ ማዕከላዊ ማዛወሩ አግባብነት ያለው አካሄድ አይደለም በማለት የህግ ሰዎች አስተያየት ይሰጣሉ።"} {"text": "ስልጠናና ትምህርት በሚሰጣችሁ ጊዜ አጥብቀህ ትከራከርና ትሞግታቸው እንደነበር ሰምቻለሁ ለመሆኑ ትምህርትና ስልጠናው ምን ምን ያካተተ ነበር ስለመብት ስለ ህግ የበላይነት ስትሟገትስ የተለየ ጫና አያሳድሩብህም?"} {"text": "-\tሊብያ ጣልያን፤ ጣልያን በሰሜን አፍሪካ ግዛቷ የኦቶማን ተሪፖሊታና በኢታሎ ቱርክ Italo-Turkish War,ጦርነት ከወረረች በሆላ ኦቶማኖች ስልጣናቸውን ቢለቁም Treaty of Lausanne, ከ ሴኑሲ የሀይማታዊ እና የፖለቲካዊ ድርጅት ከፍተኛ ተቃውሞ ደረሰባቸው መሪያቸውም ኦማር አል ሙክታር Omar Al Mukhtar ነበር፡፡"} {"text": "በኢጣሊያ ፋሪና ሞተርስ ካፓኒ ከመሳፍንት የመኪና ሻጭ ( mesafint auto trader of robiel asefaw) ጋር በመሆን ኪሎ ሜትራችው ዜሮ የሆኑና በአውሮፓ ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪናዎችን ወደ ኢትዮጵያ በመላክ ከሙሉ ትራንስፖርት አገልግሎት እና ከተሙዋላ ዶክመታቸው ጋር ሲያቀርብሎት በደስታ ነው ለጠቅላላው መረጃ በስልክ ቁጥር እና ኢሜል ሊያገኙን ይችላሉ! 003932859358 Whatsapp በኢሜል Robiel36@yahoo.co.uk Robielmeaz@gmail.com"} {"text": "የመለስ ሌጋሲ ይውደም። መለስ ቢወድምም ሌጋሲው አሁንም ደም ለመጠጣት አስፍስፏል። ለዚሁ ክፋት አትተባበሩ። ይህ ክፉ መንፈስ ጥዩፍ ነው። ተጠየፉት። ኢትዮጵያችንን ያወድማታል። የዛኔ አማራ ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ወላሞ፣ ትግሬ… ብሎ ነገር የለም። ኢትዮጵያ ዝላላች። ጊዜው በማስተዋል መራመደን ይጠይቃል። ሁሉም ለአገሩ ዘብ መቆም አለበት። ዘብ ቁሙ!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኖር ዘንድ መፈክር አይጠቅምም። መደመር አጥፊውንም እንደሚያካትት መረዳት ግድ ነው።"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "GuangDong GuangDong LED አመት ክብደት የኩባንያ አርማ መሪነት አመላካች ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ጥሩ ማስጠንቀቂያ, በዚህ ውስጥ ስጋዎች ውስጥ ያሉት ቅመሞች አዲስ መጤዎች ላይጠብቁ ይችላሉ. የተራበቁ ምግቦችን ለመቀነስ ዝቅተኛ መቻቻቸዉን ካስቸገረዎት ምግብዎን በሀይል ነዉ የሚደዉለዉን የምግብ ማቅለጫ ለመምጣትና ከቤት ማሳመር / ሹፌት ጋር ማመሳሰል."} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ኣብ ኦስተርሱንድ 26 ናይ ኮምዩን ኣብያተቤትትምህርቲ ኣለዋ ከምኡውን ሓያሎ ብሕታውያን ኣብያተትምህርቲ። ንሳተን ኩሉ ዓይነት ስልጠን ኣለወን፡ ንኣብነት ስፖርት፡ ስነጽባቐ፡ ወዘተ..። እቲ ናይቲ ኮምዩን እተፈላለየ ካልኣይ ደረጃ ኣብያተትምህርቲ ምስቲ ናይ የምትላንድ ዪምናስዩን እተጠርነፈ እዩ። ሰለስተ ብሕታውያን ካልኣይ ደረጃ ኣብያተትምህርቲ ከኣ ኣለዋ። ነቶም ሙዚቃ ኪጻወቱ ወይ ኣብ ትያትር ኪዓዩ ወይ ድማ ፈጠራነት ዚደልዩ ድማ ኮሙናውን ብሕታውን ናይ ባህሊ ኣብያተትምህርቲ ኣለዋ።"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ዩክሬን ኢንፎርም የተባለ ድረ ገፅ ኢትዮጵያ ከዩክሬን ለምግብነት የሚውል የዶሮ እንቁላል ልታስገባ ነው ሲል አውርቷል፡፡ ለዚህም የኢትዮጵያ መንግስትና በዩክሬን አቅራቢዎች መካከል ስምምነት ተደርሷል ብሏል፡፡ ሸገር ወሬውን"} {"text": "በመጨረሻም የወጣቱ የማያልቅ የፈጠራ ችሎታ ከላይ በዝርዝሩ ውስጥ ያልተካተቱ ሆኖም ግን ውጤታማ የሆኑ የተቃውሞ መግለጫ ዘዴዎች ያፈልቃል ብለን እናምናለን። ስለሆነም ዘመቻውን በየአካባቢው በሚገኝ ሀሳብና ፈጠራ ማዳበር ይቻላል። ይህ ዘመቻ ወያኔ ከስልጣን እስኪባረር ድረስ በየጊዜ እየከረረ መሄድ እንዳለበት ታሳቢ አድርጎ መነሳት ይኖርበታል። ስለሆነም በየጊዜው አዳዲስ ነጥቦችን ተግባሪዊ የትግል ስልቶችን እንጨምራለን።"} {"text": "አንድ ሰው በግብይት ማእከሉን እና ተቃውሟችን መካከል ያለውን ግንኙነት ካገኘነው የመርኀቅ አቅማችንን በተመለከተ ጥሩ ሀሳብ ይኖረናል (ሁሉም ሁሉም በአንድ መኮንኖች መገኘት ይችላሉ)"} {"text": "1. ያለ ሀገራዊ ስምምነት በዋናነት በአንድ ቡድን ሕልምና ፍላጎት (በተለይ የአንድ ቡድን ፍኖተ ካርታ (road map) የመመረቱ ጉዳይ ለዉጡን አጣብቂኝ ዉስጥ ማስገበቱን የማወቅ ጉዳይ፤2. ለውጡን ለማምጣት በዋናነት የላቀ አስተዋጽኦ ያላቸው ኃይሎች (ለምሳሌ እንደ ኦሮሞ ቄሮ ዓይነቶቹ) ወደ ዳር የመገፋታቸው ጉደይ፣"} {"text": "ኅዳር 16/03/2012 ዓ.ም በካቴድራሉ አስተዳደር ጽ/ቤት ለውጥ /Change management በሚል ርዕስ የአንድ ቀን ሥልጠና ተሰቷል፡፡ሥልናውን የሰጡት በዚሁ ሙያ ላይ የረጅም ጊዜ አገልግሎት ያላቸው የሰበካ ጉባኤ አባል የሆኑት አቶ ደረጃ ተክሌ ናቸው፡፡ አስተዳደራዊ ለውጥ ቤተ ክርስቴያን ያስፈልጋል፤ ቀደም ሲል የነበሩ የቤተ ክርስቲያን አባቶችና መሪዎች ለሀገሪቱ እና ለቤተ ክርስቲያኒቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በስፋት ያብራሩት አቶ ደረጃ እንደ […]"} {"text": "እኛ ግን የታሪፉ ዋጋ የሚሻሻልን ቤንዚን በጨመረ ጊዜ ነው እንጂ ከስፔር ፓርትና ከመኪና ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ የመጣ የዋጋ ጭማሪ አልነበረም በዚህ ደግሞ የትራንስፖርቱ አገልግሎት እየሞተ በመምጣቱ ለማንሳት የአዲስ አበባ እና የፌደራል መንገድ ትራንስፖርት ከማህበሩ ጋር በጋራ ጥናት አድርጓል፡፡ ስለዚህ ህብረተሰቡን ታሳቢ ያደረገ መነሻ የዋጋ ማስተካከያ ተሠርቷል፡፡ ከወጪያችን ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ግን አይደለም፡፡ ሁለትና ሶስት ብርም ቢባል አያዋጣም፤ ግን የህዝቡን የኑሮ ሁኔታ ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት የተጨመረው ትንሽ ነው፡፡"} {"text": "የድር ጣቢያ ልማትዎ እያንዳንዱ ገጽታ በበኩላችን በተካነው የባለሙያ ቡድናችን በበቂ ሁኔታ ይንከባከባል። ከብራንድ ስትራቴጂ ጀምሮ እስከ ሙሉ አፈፃፀም ድረስ ፣ በዓለም ዙሪያ ላሉት ታዋቂ ምርቶች በጣም ጥሩ ውጤቶችን ማግኘታችንን ለእርስዎ ማሳወቅ በደስታ ነው ፡፡ ከታማኝ ደንበኞቻችን ምስክርነቶችን ይመልከቱ እና ዛሬ ያግኙን።"} {"text": ""} {"text": "የምንትዋብ አባት በመሸበት በማደራቸው ብቻ ሳይሆን፣ በሠፈር መንደርተኛም ለመወገዝ የበቁበት ምክንያት አለ። በስደተኛው መድኃኒያለም ስም ዣንጥላ ዘርግተውና፣ ምስል ደረታቸው ላይ አንጠልጥለው ያለ ቤተ ክህነት ፈቃድ ገንዘብ ይሰበስቡ ነበር። ገንዘቡን ለግል ጥቅማቸው በማዋላቸው እስር ቤት ቤታቸው እንዲሆን ሲፈረድባቸው የእነምንትዋብ ስምም የአንድ ሰሞን መነጋገሪያ ርዕስ ሆነ።"} {"text": "በ1881 ዓ.ም. ብሪታኒያዊው ሴሲል ሮድስ ከንዴቤሌ ንጎሥ ሎቤንጉላ የማዕደን ማውጣት ፈቃድ አገኘ። ሴሲል ሮድስ በሊምፖፖ ወንዝና ታንጋኒካ ሐይቅ መካከል ያለውን ቦታ (ዛምቤዚያ ብሎ ሰይሞት) ተመሳሳይ ፈቃድ እንዲሰጡ አበረታቷል። ይህም ቦታው በብሪታኒያ ቅኝ-እንዲገዛ መንገድ ከፍቷል። በ1887 ዓ.ም.፣ የብሪታኒያ ደቡብ አፍሪካ ኮባኒያ የዛምቤዚያን ስም ወደ ሮዴዢያ (ለሴሲል ሮድስ) ለወጠ። ከዛም በ1891 ዓ.ም. ከዛምቤዚ በታች ያለው ቦታ 'ደቡባዊ ሮዴዢያ ተብሎ' በኩባኒያው ተሰየመ። ደቡባዊ ሮዴዢያ ወደፊት ዚምባብዌ ሆነ። ከዛምቤዚ በላይ ያለው ክልል ሰሜናዊው ሮዴዢያ ከተባለ በኋላ አሁን ዛምቢያ ነው።"} {"text": "ንዝኽሪ ክቡራትን ፍቝራትን ኣሕዋት ዶ/ር ማይልስ ሙንሩ፡ በዓልቲ እንዳኡ ወ/ሮ ሩት ሙንሩ፡ ጓሎም ቻሪሳን እቶም ኣብታ ነፋሪት ምስኦም ተሳፊሮም ዝነበሩ ኣሕዋትን!"} {"text": "በአማራ ክልል ደግሞ በአራት ዞኖች የሚገኙ 20 ወረዳዎች በቆላ ዝንብ እና የገንዲ በሽታ ተጠቂዎች መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በእንስሳት ላይም ጉዳት እያስከተለ ይገኛል ተብሏል፡፡ ችግሩንም ለመቅረፍ ማዕከሉ ወደ ተግባር ከገባ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በ11 ወረዳዎች የቁጥጥር እና የመከላከል ሥራ መሥራት ተችሏል፡፡ በዚህ በጀት ዓመትም በ9 ወረዳዎች ለ200 ሺህ የዳልጋ እና የጋማ ከብቶች የኬሚካል ርጭት ሥራ ተከናውኗል፡፡"} {"text": "በሀገረ አሜሪካ መስፍን በዙ የሚባል ትንሽ ሰው አለ። ይህ ሰው ” ቲጂ ቴሌቪዥን” የሚባል በህውሀት የሚደገፍ ተንቀሳቃሽ መንኩራኩርና እሷን የሚሸከምበት ኮልኮላታ አለችው። የሁለቱም ቴክኒሻን፣ ፓይለት፣ ኮፓይለት፣ አስተናጋጅ፣ ተስተናጋጅ እሱ ብቻ ነው። ማንንም ስለማያምን አያሳፍርም። ለነገሩ የሀገሬ ልጆች እንደሰው ሰለማይቆጥሩት አይጠጉትም። በደንብ የሚያውቁት ደግሞ ” ከራሱ የተጣላ፣ግማሽ ሰው” ይሉታል። ቀትረ ቀላል!"} {"text": "የመጽሐፉ ዋና ገጸ ባሕርይ የሆነው ዳንኤል ግን በ605 በምርኮ ወደ ባቢሎን የተወሰደ በመሆኑ የኖረው ከ620 ዓ.ዓ እስከ 539 ዓ.ዓ ድረስ እንደሆነና ባቢሎን ውስጥ ሞቶ እንደተቀበረ ይገመታል፡፡ ዳንኤል ባቢሎን ውስጥ በስደት በሚኖርበት ጊዜ አብረውት የተሰደዱ ሦስት ወዳጆች እንደነበሩት ይታወቃል፡፡ በስደት በነበሩበት ጊዜ የዳንኤል ሦስቱ ወዳጆችም በተመሳሳይ መልኩ ስማቸው ተቀየረ፡፡ በዚህም መሠረት ዳንኤል ብልጣሶር፣ ሐናንያ ሲድራቅ፣ ሚሳኤል ሚሳቅ፣ ዐዛርያን አብደናጎ ተብለው ተጠሩ (ዳን 1፡7)፡፡ አብደናጎ የሚለውን ስም ላይ የመጨረሻው ክፍል \"ናጎ\" ባቢሎናውያን ከሚያመልኩአቸው አማልክት ውስጥ የአንዱ ስም ሲሆን \"ሚሳቅ\" የሚለው ደግሞ ሌላ \"ሚሳቅ\" የሚባል የባቢሎናውያን አማልክት ስም መሆኑን ይታወቃል፡፡ በአጠቃላይ በባቢሎናውያን ንጉሥ ባለሟሎች አለቃ አማካይነት የተቀየሩት ስሞች ከባቢሎናውያን አማልክቶች ጋር የተቆራኘ ትርጓሜ ያላቸው ናቸው፡፡"} {"text": "ስለዚ፡ ስዑዲ ግቡእ ቦታኣ ሒዛ፡ ተራኣ ክነጣጠፍን እወታዊ ሳዕቤናቱ ኣብ’ቲ ጎደቦ ክሕይልን ንደሊ። ኣብዘን ውሑዳት ዓመታት ዝተቐልቀለ ኣካይዳ ተስፋ ዝህብ’ዩ። እዚ ሕጂ ዘሎ ኣካይዳ፡ ንቦታኣ ኣደልዲሉ፡ ኣብ’ዚ ዞባ ዓቢ ኣበርክቶ ክገብር ስለዝኽእል፡ ናይ ሓባር መረዳእታን ገምጋማትን ንምምዕባል ቀጻሊ ርክባት ክንገብር ጸኒሕና። ናይ ብሓቂ ከኣ ጽቡቕ ሃዋሁ እናተፈጥረ ይመጽእ ኣሎ። ኣብ ወፍርን ንግዲን ዝተፈላለዩ ቁጠባዊን ልምዓታዊን ምትሕግጋዝ፡ እንታይ መኽሰብ ይርከብ ኣይኮነን እቲ ሕቶ። እዚ ስዒቡ ዝመጽእ’ዩ። ቅድም ቀዳድም፡ መረዳእታና ኣብ ሓደ ባይታ ክመጽእ ወይ ክቀራረብ ኣለዎ። ንዓና ኣብ’ዚ እዋን ዘገድሰና ሓባራዊ መረዳእጣ ምፍጣር እዩ። ንግዝያዊ መኽሰብ ንግዝያዊ ረብሓታት ዘይኰነ፡ ንዘላቒ ርግኣት’ዚ ዞባ – ኣብ ክልተኣውን ኣብ ብዝሓውን ዝምድናታት፡ እቲ ተራ ክዓቢ ክኽእል ኣለዎ።"} {"text": "\" የመንግስት ሚና መሆን የሚገባው የግለሰብ መብትን እና የንብረት መብትን ማስከበር እንዲሁም በምጣኔ ሃብቱ ውስጥ ለሚኖሩ የእርስ በርስ ውድድሮች ዋስትና መስጠት ነው\" ይላል።ይህ አባባል ግን ከእውነታው እና በገሃዱ ዓለም አቶ መለስ እና አስተዳደራቸው ሲያደርግ ከነበረው ጋር ፈፅሞ የተቃረነ ነበር።በሕወሓት ዘመን መንግስት ለግለሰቦች ነፃነት እና ንብረት ዋስትና ሲሰጥም ሆነ ለጤናማ ውድድሮች ዋስትና የሰጠው መቼ ነው? ሌላው ቀርቶ በከተማ ቦታ ይዞታ ላይም ሆነ በገጠር መሬት ላይ ኢትዮጵያውያን ካለምንም ዋስትና ከቦታቸው የተነቀሉት በሕወሓት ዘመን ነው።የአቶ መለስ ፅሁፍ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ባሉ ምሁራን ይህንን ያህል የከበደ ብቻ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከልማት ጥናቶች የተገለበጠ መሆኑ ስለታወቀ ትኩረትን ከካድሬዎች ባለፈ አልሳበም። አቶ መለስ ግን በዙርያቸው ያሉትን የእራሳቸውን ተቀናቃኞች ለማጥቃት አዲስ ሃሳብ ይዘው የመጡ መስለው ታይተውበታል።"} {"text": "ለመሆኑ አቢይ አበበ ይህንን የፃፈው ለማንነው? እሚል መጠይቅ አእምሮህ ውስጥ አላሰተጋባምን? አዎ ዕውነት ነው። ጠቢቡ ወታደር የፃፈው ለእኔ ነው። ጠቢቡ ወታደር የፃፈው ላንተና ላንቺ ነው። ጠቢቡ ወታደር የፃፈው ለኢትዮጵያ ልጆች ሁሉ ነው። ጠቢቡ ወታደር የፃፈው ከአብራኳ ወጥተው በኢትዮጵያ ላይ ሰይፋቸውን ለሳሉት ጦራቸውን ለነቀነቁት ጥርሳቸውን ለሚያፋጩት ሁሉ ነው። እነሆ እንሰማው ዘንድ ሠዐቱ አሁን ነው። መስማት ከተቻላችሁ ህወሃትአውያን ሆይ ስሙ፤ ብአዴንአውያን ሆይ ስሙ፤ ኦህዴድአውያን ሆይ ስሙ፤ ደህዴግአውያን ሆይ ስሙ፤ … በሰፈራችሁት ቁና ትሰፈራላችሁና ከዛ በፊት ህሊና ካላችሁ ከህሊናችሁ ታረቁ! “ውርድ ተራሴ!” እንዲሉ አበው።"} {"text": "ትንሽ ቆይታ እናቴ በቢሮው ስልክ ደጋግማ ስትደውልለት እያነሳ “አለሁ፣ ደህና ነኝ” እያላት ነበር። የሆነ ሰዓት ላይ መልሳ ስትደውል አንድ ሌላ ወታደር ስልኩን አንስቶ “ጓድ አጥናፉ የለም፤ ካሁን በኋላ መደወል አይቻልም፤ ማታ በቴሌቪዥን ተከታተይ” አላት።"} {"text": "ስለ የሌሊት ወፍ ‹አፈጣጠር› የሰማሁትን እዚህ ላይ ባነሣው መልካም ነው፡፡ በጥንት ጊዜ የሌሊት ወፍ የሚባል ነገር አልነበረም አሉ፡፡ አንድ ጊዜ ግን ወፎች ተሰብስበው የሚወዳድቀውን ጥራጥሬ አይጦች እየበሉ ጦማችንን ስላሳደሩን አይጦችን የሚከ ታተል፣ መልኩ አይጥ የሚመስል የወፍ ዘበኛ እንቅጠር ብለው ማስታወቂያ አወጡ፡፡ በዚህ ጊዜ ጉድጓድ ውስጥ መኖር የመረራት አይጥ ክንፍ አሰፍታ ‹‹ወፍ ነኝ›› ብላ ቀረበች፡፡ ምንም እንኳን ዘመዶቿ ‹‹አይጦች ጥራጥሬ መብላት የለባቸውም›› የሚሉትን ብትቃወምም ለመኖር ስትል ግን ለዘበኝነቱ ተስማማች፡፡ ጥርሷን አይተው እንዳያባርሯትም በድንጋይ ሰብራ አረገፈችው፡፡ ለብዙ ዘመን በዘበኝነቱ ጸንታ የገዛ ዘመዶቿ የሆኑትን ወፎች ስታስበረግግ ኖረች፡፡ እየቆየች ግን ጥርሷ እያደገ፣ ፀጉርዋም እየታወቀ ሄደ፡፡ ለመደበቅ ብትሞክርም አልቻለችም፡፡ ወደ ድሮው ኑሮዋ እንዳትመለስ አይጥነቱን ረስታዋለች፡፡ ያደረገችው ነገር እየጸጸታት ስለ መጣ ከሁሉም ለመራቅ ስትል በሌሊት ብቻ መንቀሳቀስ ጀመረች ይባላል፡፡ የሌሊት ወፍ አይጥም ወፍም ኾና የኖረችው በዚህ ጠባይዋ ነው ይባላል፡፡"} {"text": "አያቶቻችን፥ ደፍሮን የመጣን የጠላት ጦር ስለሰውነት ዋጋ ከፍለው በድል መልሰውት ዛሬም ድረስ አንገታችንን ቀና አድርገን የምንሄድበትን፣ በየትኛውም ቦታ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ስንል፥ ዝም ብሎ ሰው እንዳልሆንን የሚያስመሰክርልንን የድል ታሪክ አበረከቱልን።"} {"text": ""} {"text": "ሌላው ትዕቢትን ማስወገጃ መሳሪያቸን በመጠን መኖር ነው በመጠን የሚኖር ሰው ራሱን በብዙ መልኩ ስለሚቆጣጠር ሰይጣን ወደ ውስጡ እንዲገባ ክፍተት ኣይፈጥርም በዚህ ሁኔታ ራሱን ከኃጢኣት ምክንያት ሁሉ ያርቃል ማለት ነው፡፡ ሰይጣንን ለማሸነፍ በምናደርገው ትግል በምናደርገው ጾምና ጸሎት በምናደርገው ተጋድሎ ወደ ዘለዓለማዊ ክብሩ የጠራን ኣምላክ ራሱ ጸጋ ይሰጠናል ፍጹሞች ያደርገናል ያጸናናል ያበረታንማል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኃይል ባትሪ ጥቅል, 20ah ሊቲየም አይን ባትሪ, ሊቲየም አይን ባትሪ ሴሎች, የኃይል ሊቲየም ባትሪ, የኃይል ሊቲየም ባትሪ ጥቅል, 3.6v ሊቲየም-አዮን ባትሪ,"} {"text": ""} {"text": "እግዚአብሔር ያለፈውን፥ የአሁኑንና የወደፊቱን ኃጢአታችንን ሁሉ ሙሉ በሙሉ ይቅር ብሎናል። እግዚአብሔር የመጨረሻው ይግባኝ የማይጠየቅበት ዳኛ ስለሆነና ኃጢአታችንን ሙሉ በሙሉ ይቅር ስላለ፥ በእነዚያ ኃጢአቶች ምክንያት ማንም ወደ ሲኦል ሊሰድደን አይችልም።"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ኢትዮጵያኖች የቀን ጅቦችና አንዳንድ ሆዳም የስልጣን ጥመኞች ኢትዮጵያዊውን የኦሮሞ ሕዝብ የዶ/ር አብይንና የለማ መገርሳን ደጋፊዎች ለመከፋፈል አድፍጠው እየሞከሩ ሰለሆነ ሁላችሁም ከኢትዮጵያዊው ወገናችሁ ጋር ከመቸውም ይበልጥ በመናበብ ይሄን ለውጥ በመደገፍ የለውጡን አካላት ከጎናቸው በመሆን እንድትቀጥሉ።የቀን ጅብ ትግሬዎችን ማመን ቀብሮ ነው ?????????????????????????????? ምንም ቢሉ ከጤፍ አትቁጠሯቸው እነዚህን ሌቦች ምክንያቱም ምን እንደሚፈልጉ ስለምናውቅ ።አገራችሁን እንደ አንበሳነታችሁ ነቅታችሁ ጠብቇት !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!"} {"text": "ታድያስ ናፍቆትየ እንደምነሽ? ወይኔ እስካሁን እንዲህ ከረሜላ እንደሆንሽ ነሽ?! ወድድድድድድድ ነው የማደርግሽ የምትፅፊአቸው በሙሉ ይመቹኛል:: ለምን እንደሆነ አላውቅም በጣምምምም ያስቀኛል:: የሚገርመኝ ነገር አለ ካንቺ:::"} {"text": "ጳውሎስ ኞኞ እንደሚለው ‹የመቀሌ ምሽግ በደቡብ በኩል 3 ሜትር ስፋት ያለው ግንብ እየሆነ ተገነባ፡፡ ምሽጉ ዙሪያ ክቡን ካለው አጥር ሌላ ከግንቡ 30 ሜትር ያህል ራቅ ብሎ በጣም የሾሉ እንጨቶች በምሽጉ ዙሪያ በብዛት ተተከሉ፡፡ ካንዱ ሹል እንጨት እስከ አንዱ ሹል እንጨት ያለው ርቀትም 20 ሳንቲ ሜትር ያህል ነበር፡፡ እነኚህ ሹል እንጨቶች ከመሬት በላይ ያላቸው ከፍታ 30 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ከሹል እንጨቶቹ አልፎ ደግሞ እሾካማ ሽቦ እየተድቦለቦለ በምሽጉ ዙሪያ እየተተከለ ተከምሯል፡፡ ከሽቦው ውጭ ደግሞ ጠርሙስ እየተሰበረ እንዲነሰነስ ተደረገ› ይላል፡፡"} {"text": "1 - በከሰረ ሰው ላይ ያለ፣አቅም እያለው ላለመክፈል በሚያጓትት ሀብታም፣ወይም መበደሩን ጭራሽ በካደ ሰው ላይ ያለውን ብድር የመሳሰለ መሰብሰቡ የሚያስቸግር ብድር፣ በየዓመቱ የዘካት ክፍያ የለበትም፡፡ ዘካው መከፈል ያለበት ብድሩ ሲመለስለት አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ልብ ወለድ “180º ሰሜን ምስራቅ” የ 90,000 ቃል ጀብዱ ትረካ ነው ፡፡ እሱ በ 24 ዓመቱ በ 24 ዓመቱ ውስጥ በአውስትራሊያ ፣ በእስያ ፣ በካናዳ እና በስካንዲኔቪያ በኩል የተደረገው የዳንኤል ኩትለር ጉዞ እውነተኛ ታሪኩን ይገልጻል ፡፡ በጉዞው ወቅት ያሳለፈውን እና ያወቀውን ታሪክ በሚናገር የጽሑፍ ዋና ክፍል ውስጥ የተዋሃደ ፡፡ ፣ ፎቶዎች ፣ ካርታዎች ፣ ገላጭ ጽሑፍ እና ቪዲዮ አንባቢውን በጀብዱው ውስጥ ለማስመሰል እና የደራሲውን የግል ተሞክሮ በተሻለ ስሜት እንዲረዱ ያግዛሉ።"} {"text": "ሪዮ በተወዳጅ ልብ ሰባሪ መግለጫ ውስጥ የሚወዳትን ባለቤቷን ሞት አረጋግጧል ፡፡ “የነፍስ ጓደኛዬ ትናንት ማታ ሸሸች ፡፡ “አስደናቂው ባለቤቴ ሬቤካ ለንደን ውስጥ በሚገኘው ሮያል ማርስደን ሆስፒታል ከካንሰር ጋር ለአጭር ጊዜ ከቆየች በኋላ በሰላም አረፈች ፡፡ ለሦስቱ ቆንጆ ልጆቻችን ድንቅ አፍቃሪ እናት ነበረች ፡፡ እንደ ሚስት ፣ እህት ፣ አክስት ፣ ሴት ልጅ እና የልጅ ልጅ ትስታለች። እንደ መመሪያ እና መነሳሻ እሷ በማስታወሻችን ላይ ትኖራለች። ”"} {"text": "የሶሻሊዝምን ከልማት ኃልዮት ረገድ መውደቅ እና የካፒታሊዝምን ከማኅበራዊ ኃላፊነት አኳያ ውድቀት ከግንዛቤ በማስገባት፣ ጥንካሬዎቹን ውጤታማ የሚያደርግና ድክመቶቹን አላስፈላጊ የሚያደርግ አንድ ተግባራዊነት ያለው የኢኮኖሚ ሥርዓት መምረጥ ይገባናል። የ‘ስልት/ግብ’ (means/end) አመክንዮአዊ መነሻ ንጽጽሮሹን ለማብራራት ይረዳን ይሆናል፡- ካፒታሊስት እንደ ስልት እና ሶሻሊስት እንደ ግብ። ሶሻሊዝም እንደፍልስፍና ‘እዝአዊ/directive’ ነው፤ ድልድዮችን አይገነባም ወይም እንጀራ አይጋግርም። ካፒታሊዝም እንደ ሳይንስ ‘ምርታማ/productive’ ነው፤ የልማት ኃልዮት ነው። የሶሻሊስት ስልተ-ምርት በከፍተኛ መጠን የእዝ ኢኮኖሚን ሲከተል፣ የካፒታሊስት ሞዴል ደግሞ የገበያ ፍላጎቶች ላይ ያተኩራል። የሶሻሊስት መንገድ የቡድናዊነትን (collectivism) ቅርፅ ሲወስድ፣ ካፒታሊስት ግላዊነት (individualism) ላይ አፅዕኖት ያደርጋል። የሶሻሊስት ሥርዓት የስልተ-ምርቱ ሕዝባዊ ባለቤትነትን ለማስፋት ቁርጠኝነት ሲያሳይ፣ ካፒታሊስቱ ሰፊ የግሉ ዘርፍ ባለቤትነትን ይመርጣል።"} {"text": "እቲ አዝዩ ዘሰክፍን ዘፍርሕን ቀንዲ ጉዳይ ግን: ክልል ዓፋር ቅዋም መሰረት ብምግባር፤ ነጻነት ሕቶን ምግንጻል ካብ ኤርትራ ከየልዕሉ እዩ። ብፍላይ ምስ አሕዋቶም አፋር-ኢትዮጵያ ሐድነት ሕብረትን ከይምስርቱ የስግእ። ዝበዝሔ ህዝቢ ዓፋር ኤርትራ፤ ኤርትራዊያን አይኮናን እዮም ዝብሉ ብኤርትራ አይአምኑን እዮም። ነዚ ዓላማ ንምዕዋት እዩ ‘’ARDUF – Afar Redsea Dem. Unity Front – ዓፋር ቀይሕባሕሪ ንዲሞክራሲያዊ ሕብረት ግንባር ‘’ ብረታዊ ቃልሲ ዘካይድ ዘሎ።"} {"text": "ሰውዬው ለኩባንያቸው የሂሳብ ባለሞያ መቅጠር ፈልገው ማስታወቂያ አወጡ፡፡ በማስታወቂያው መሠረትም አራት ሰዎች ለቀለ መጠይቅ ቀረቡ፡፡ ጠያቂው ሰውዬው ነበሩ፡፡ የመጀመርያው ተወዳዳሪ ገባ፡፡ «ቀላል ጥያቄ ነው የምጠይቅህ» አሉት ሰውዬው፡፡"} {"text": "የማይጨበጥ የሕልም ተስፍ ነው። ወያነ ሲረገዝ እና ሲወለድ ጀማሮ በሕልም እየዋኘ ነው የሚነረው ወያነ ትንሽዋን ትፍግራይ በሐይል የሊላ ሰው መሬት በመዝረፍ ታላቅዋን ሪፓብሊክ ለመመስረት ይፈልጋል የሕ ግን ሕልም ብቻ ነው.ወያን እንካን ሪፓብሊክ ትግራይ ለመመስረት ይቅር ባሐይል የዘረፈውን የበገመድር መሬት አንድ ቀን ይመለሳል። ያለንበት ዘመን 21 ከፍለዘመን በሐይል እንደ ፈለግ ማድረግ አይችልም። ደግሞ ወያነ በመጨረሻ ሳዓት ነው የለው በሞት አፋፍ ነው የሚገኘው የማድረግ ብቃት የለውም ። ለማይቀረው ሞት መዘጋጀት ነው።"} {"text": "ዝኽበርኩም ፍቱውዋት ኣሕዋት ክምቲ ዳዊት አብ 51፡10 \"ጽሩይ ልቢ ፍጠረለይ፡ ጽኑዕ መንፈስካ ድማ አብ ውሽጠይ ሓድስ\" ዝበሎ ንሕና ድማ ነንምዓልቱ ካብ መንፈሱ ብዝኾነ እናተሓደስናን እናተለውጥናን ናብቲ ብፍቕሩ ዝማረኸና፡ ቅቡኡ ሙኡዝ ሽቶ ዘለዎ፡ ስሙ ድማ ዝፈሰሰ ቅብኢ ዝኾነ ኩቡር ገይታ ንለወጥ። ንሱ ካብቲ ነንመዓልቲ ሓድሽ ምኻኑ ዝተላዕለ ኣእላፋት ቅዱሳት መላእኽቲ ቅዱስ...ቅዱስ...ቅዱስ... እዩ እ/ሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኩላ ምድሪ ድማ ብኽብሩ መሊኣ አላ (ኢሳ6፡3)እናበሉ ክውድስዎ ይነብሩ አለው እሞ፡ ንሕና ድማ ሃየ ንሰጉምን ንሳገርን። ኩሉ ለውጥን ምስለውጢ ዝመጽእ ማዕበልን ድማ ክብሪ አምላኽ ክንሪአሉ ኢና። ኣሜን።"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "ክልቲኦም ከኣ ኣሳናዳእቲ ናይታ ዴሞክራሳዊ ምስግጋራት: ዝርርብ ምስ መራሕቲ ዓለም (ማሕተም መክበብ ጃን ሃብኪንስን፥ ኣህጉራዊት ሓሳብ 2015ን፡) እዚኣ ጽሕፍቲ ‘ውን ካብኣ ዝተወሰደት ‘ያ።"} {"text": "ያንን ነበር እንደገና እነሱ ከአንድ ሺህ ስንት መቶ አመት በሁዋላ ተመልሰው ተቋቁመው -በገዛ ድካማቸው ተከፋፍለው ተበታትነው የወደቁት- ለዓለም ሕዝብ እንደገና ለማሳየት የፈለጉት።"} {"text": "ከላይ የተመለከቱት ህጎች በጥቅሉ ክስ ማንሳት በመቀጠል ላይ ያለ የክርክር ሂደት ለሰፊና ለተሻለ ጥቅም ሊቋረጥ የሚችልበት ሥርዓት መሆኑን ያመለክታሉ፡፡ በአንዳንድ የሕግ ስርኣቶች የወንጀል ክስ ለማስጀመር የግድ የጽሁፍ አቤቱታ መቅረብ ያለበት እንደመሆኑ መጠን (Accusatory principle) በፍ/ቤት ተቀባይነት አግኝቶ የተጀመረን ክርክር ዐ/ሕግ ማንሳት አይችልም፡፡ (Principle of immutability) በሌሎች የሕግ ስርዓቶች ክስን ለማንሳት አሳማኝ የሆነ ምክንያት በማቅረብ በፍ/ቤት ፈቃድ (Up on the consent of the court) ሊፈጸም ይችላል፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 122 በሁለቱ የሕግ ስርዓቶች መካከል የተቀመጠ ይመስላል፡፡ በመርህ ደረጃ በፍ/ቤት ፈቃድ በበቂ ምክንያት ክስ ማንሳት የሚቻል ሲሆን በከባድ ወንጀሎች ላይ ግን ክልከላ ተደርጎበታል፡፡"} {"text": "አላህም (እርዳታውን) ለእናንተ ብስራትና ልቦቻችሁ በእርሱ እንዲረኩ እንጂ አላደረገውም፡፡ ድልም መንሳት አሸናፊ ጥበበኛ ከኾነው አላህ ዘንድ እንጅ ከሌላ አይደለም፡፡"} {"text": "የዚህ ጦረነት ጉድ ምንም አላለቀም ። ሱዳን ባህር ዳር ደርሳለች ። ምን ጉድ ሊውጠን ነው። ጦርነት ከጀመርን ምን ይታውቃል ግብፅም ልትገባበት ነው። በግርግር የአባይን ግድብ ልናጣም እንችላለን። ለዚህ ነው እኳ ንጉስ አብይ ያስፈለገን ከባባድ ፍርዶችን እንዲፈርድልን። ለምሳሌ የአሜሪካ ፕሬዘዳንት ኒክለር የጫነ አሜሪካን አወሮፕላን ወድ አሜሪካ አየር ሊገባነው ከተባለ። እሱ ነው ፪፻ አሜሪካኖችን ገድሎ ሶስት መቶ ሚሊዬን አሜሪካኖችን ማዳን የሚለውን ውሳኔ መውስን ያለበት። አንዳንዴ አሜሪካንም ይህንን ከባድ ውሳኔ ለመውስን ያቅታትና ገደል ትገባለች።"} {"text": "ጋሊልዩ ከሱ ቀድሞ የተነሳውን የኮፐርኒከስን ሃሳብ (መሬት ሳትሆን ፀሓይ የአለም መካከለኛ ናት) በመደገፉ በካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ለእስር ተዳርጎ ነበር። ይህም በዚያ ዘመን የነበሩ የቤ/ክርስቲያኒቱ አዋቂወች ያምኑት እንደነበረው መሬት ቆማ ሌላው አለም ሁሉ በመሬት ዙሪያ ይሽከረከራሉ የሚለውን ስለተቃወመ ነበር። ከዚህ በኋላ እስከ አረፈበት 1642 ድረስ የቤት እስረኛ ሆኖ ዘልቋል። በቅርቡ በ20ኛው ክፍለ ዘመን የሮማው ፓፓ ጆን ፓውል 2ኛ ጋሊልዮን \"የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት] አባት\" በማለት የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያ ከ400 አመት በፊት በጋሊልዮ ላይ ለፈጸመችው ግፍ ይቅርታ ጠይቀዋል።"} {"text": "በንጉሠ ነገሥቱ የሚመራውና የአርበኞችና የእንግሊዝ አማካሪዎች የሚገኙበት ‹ጌዲዮን› ተብሎ የተሰየመው ጦር ደግሞ ከሱዳን ተነስቶ በኦሜድላ አልፎ በጎጃም በኩል ወደ መሃል ኢትዮጵያ ጉዞ ላይ ነበር። ዘመቻው ኹለት ወር ሳይሞላው ጣልያኖች አዲስ አበባን ለቀው ሲወጡ፣ መጋቢት 28/1933 የጄኔራል ካኒንግሃም ጦር አዲስ አበባን ተቆጣጠረ፣ በከተማዋም የኢትዮጵያን ባንዲራ ሰቀለ።"} {"text": "በዋናነት ይህ ችግር ያለው ህዝቡ ዘንድ አይደለም። የፖለቲካ ልሂቃኑ ዘንድ ያለ ችግር ነው፡፡ ለምሳሌ የጎንደር አርሶ አደር፣ የሸዋን ወይም የሃረርን አርሶ አደር የመጉዳት ፍላጎት የለውም፡፡ የኦሮሞ አርሶ አደር ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋር የመጋጨት ፍላጎት የለውም። ትልቁ ችግር ያለው ደጋግሞ እንዳልኩት፣ ልሂቃኑ የሚጋጩ ህልሞቻቸውን ገደብ ሳያበጁ እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ላይ ነው፡፡ ያለ ገደብ የተቀመጡ ህልሞችን ይዘን የተሻለ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ያስቸግራል፡፡ ለዚህ ሃገር ወደፊት መቀጠል የመጀመሪያው የመፍትሄ እርምጃ መሆን ያለበት፣ የብሔራዊ መግባባት መድረከ ነው፡፡ ሃገሪቱ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች የሚጋጩ ህልሞቻቸውን እንዴት ማስተናገድና ማቻቻል እንዳለባቸው በዚህ መድረክ የተሻለ ግንዛቤ ሊገኝ ይችላል፡፡ ከመጠፋፋት ይልቅ የተሻለ ትርፍ የሚያገኙበት አቅጣጫ ላይ መስማማታቸው አስፈላጊ ነው፡፡ ይሄ ካልሆነ ግን የሩዋዳ፣ የሶማሌ ወይም የሌሎች የፈረሱ ሃገራት እጣ ሊገጥመን ይችላል፡፡ አሁንም እኮ ዜጎች በግጭት እየሞቱ እየተፈናቀሉ ነው፡፡ ይሄ ቀልድ የሚመስል ነገር በኋላ ብዙ ዋጋ ያስከፍላል። ስለዚህ ልሂቃኑ ህልሞቻችንን በገደብ ካላደረግን በቀር በህልም አለም እየጋለቡ መኖር ነው የሚሆነው። የህልም አለም ግልቢያ ደግሞ የት እንደሚያደርስ አይታወቅም፡፡ የፖለቲካ ልሂቃኑ ከጠባብ ህልም መውጣት አለባቸው። ለዚህ ነው ደጋግሜ ብሔራዊ መግባባት መፈጠር አለበት የምለው፡፡ የዶ/ር ዐቢይ ትልቁ ፈተናም፤ ይሄ የብሔራዊ መግባባት ጉዳይ ነው፡፡ ይሄን ለመፍጠር መትጋት በጣም ወሳኝ ነው። ዳያስፖራውን በሰላም ሃገራችሁ ግቡ ማለቱ ጥሩ ነው፤ ነገር ግን የገባው ኃይል ሀገር ውስጥ ምን ይዞ ይንቀሳቀሳል? ፍኖተ ካርታችን ምንድን ነው? የሚለው በኢህአዴግ በጎ ፍቃድ ብቻ ሳይሆን ህዝባዊ መሰረትና ድጋፍ ያላቸው የፖለቲካ ኃይሎች ቁጭ ብለው በጋራ መክረው፣ አንድ ብሔራዊ ስምምነት ላይ መድረስ አለባቸው፡፡ ይሄ ካልሆነ በየቦታው የሚነሱት ግጭቶች የሚቀሩ አይመስለኝም፡፡ አጉል ተስፋ የያዘው ኃይልም እዚያም እዚህም የሚያደርጋቸው ንክሻዎች አላስፈላጊ ዋጋ ሊያስከፍሉን ይችላሉ፡፡"} {"text": "በቅድስት መንበር ውስጥ የሚገኙ ልዩ ልዩ ጳጳሳዊ ምክር ቤቶች በጋራ ሆነው ይፋ ያደረጉትን መልዕክት በጋራ የተመለከቱት ከምክር ቤቶቹ የተወጣጡ አባላት መሆናቸው ታውቋል። በተጨማሪም በስነ ምሕዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ ተግባር ላይ የተሰማሩ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ካቶሊካዊ ብጹዓን ጳጳሳት ጉባኤዎች ተወካዮች መሆናቸው ታውቋል። ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክስተት አስቀድሞ የታየው የጳጳሳዊ ምክር ቤቶች መልዕክት፣ በዋናነት መሠረቱን “ውዳሴ ላንተ ይሁን” በሚለው በርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ ሐዋርያዊ ቃለ ምዕዳን ላይ ማድረጉ ታውቋል።"} {"text": ""} {"text": "ይህንን ችግር ለመፍታት አዲስ አበባ አስተዳደርና የኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ደብዳቤዎችን የተለዋወጡ ሲሆን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ጥር 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ለከተማው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በጻፉት ደብዳቤ፣ የ38 ባለሀብቶች ፋይል ወደ ኦሮሚያ ክልል እንዲላክ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡"} {"text": "ከርሱ በኋላ ከዛች ምድር ኢስላምን ብዙዎች ተቀብለዋል፡፡ በእምነት ፣ ዕውቀትና በምድራዊ ህይወት ጥግም ደርሰው ነበር፡፡ በዚህ ብቻም ሳይገደቡ የኢስላም እንፀብራቂና ጉልህ መታያ ማማም ሆነዋል፡፡ ሙስሊም ፋላስፋዎች፣ የህክምና ጠበብቶች ፣ ህግ አዋቂዎች፣ የስነ-ፈለክ ተመራማሪዎች እና ወዘተ ፈልቀውባታል፡፡ የሰልማን ሐገር….."} {"text": ""} {"text": "More in this category: « የልደቱ ተለዋዋጭ ባህሪያት (ቂመኝነት፣ ህልምና ግራ መጋባት)\tፕ/ር በየነ - በሽግግር መንግስት፣ በህገመንግስቱና በመድረክ ዙሪያ »"} {"text": "ይም ሆነ ይህ ጉዳዩ ያለቀለትና ከስምምነት ላይ የተደረሰበት ጉዳይ እንደሆነ የሚጠቁም የስርዓቱ ቅርብ ሰዎች፣ መጠነኛ አለመግባባት ከመኖሩ ሌላ ሰነዱ በቅርቡ በይፋ ለፓርላማ እንደሚቀርብ እምነታቸው ነው።"} {"text": "አሁን ላይ ለኢትዮጵያ የተሻለ ጊዜ ሊመጣ ነው የሚል ስሜት ነው ያለኝ። በኢትዮጵያ ውስጥ መሰረታዊ ለውጥ ይመጣል ብዬ ነው የማስበው። አሁን ያሉ ሁኔታዎችን ስንመለከት፤ ከዚህ በኋላ ህውሃት የሚባል ፓርቲ አይኖርም። በሌላ በኩል ክልሉን ነፃ የማውጣቱም ነገር ቢሆን ቀናት የሚፈጅ እንጂ ብዙ የሚረዝም አይመስለኝም። ረጅም ጊዜም ቢወሰስድ እንኳን ባለ ድል የሚሆነው የፌደራል መንግስት ነው ብዬ አምናለሁ ። ለምን? ቢባል መንግስት የመላ ሃገሪቱን የትግራይንም ህዝብ ጭምር ስለያዘ አሸናፊነቱ አያጠራጥርም።"} {"text": "25 እና 50 ሳንቲም ከፍለን እንገነባለን፡፡ የህንድ ፊልም አይተን ስንመለስ፣ የህንድ ዘፈን በየመንገዱ እየዘፈንኩላቸው የምመጣው እኔ ነበርኩ፡፡ ዝናብ እየደበደበን እየተሽከረከርኩ እንደ አክተሩ አክት እያደረግሁ እዘፍናለሁ፡፡ ለበርካታ ቀናቶች ፊልሙ ከውስጤ አይጠፋም፡፡ በቃ አክተሩን ሆኜ ቁጭ እላለሁ፡፡"} {"text": "ብዙ ሰዎች የእግዙት የእግር ጉዞን ረጅም ታሪክ አይገነዘቡም. በ 1929 እንደገና የተገነባችው. ዳውንታንዳም ከባድ የጎርፍ ችግሮች ያጋጠማቸው ሲሆን ሮበርት ሆግማን የተባሉ የ 27 ዓመት እድሜ ላይ የኦቲቴድ ምህንድስና ተመራማሪ ደግሞ ከተማዋን ሳን አንቶኒዮ ወንዝ ከመፈጠር ይልቅ እንደ ሀብታም እንድትሆን ሐሳብ አቀረበች. የኸግማን ምልልስ ከከተማዋ የቃላት ማዕከል ሆና ቆይታለች."} {"text": "ገና በረሃ እያለ የአጋርነት ጥያቄ ያቀረበውና በሽግግር ሂደቱም ጋባዥ የነበረው ሕወሓት ኦነግን ከወለጋና ሐረርጌ ጠረገው። አልፎም በተስፋ መቁረጥ የተሰለፈውን ኦነግ በፓርላማ ፊት በአሸባሪ ድርጅትነት ፈረጀው። አሸባሪ ከተባለው ኦነግ ጋር የተገናኘ: አርማና ሰንደቁን የያዘ በአሸባሪ ተባባሪነት እስር ቤት ተወረወረ።"} {"text": ""} {"text": "በቲ ዝረድኣካ ኣምላኽ ኣቦኻ፡ በቲ ዝባርኸካ ዂሉ ዚኽእል፡ ካብ ላዕሊ በረኸት ሰማይ፡ ካብቲ ኣብ ታሕቲ ተዘርጊሑ ዘሎ ዓሚቚ ድማ በረኸት፡ ካብ ኣጥባትን ካብ ማሕጸንን ከኣ በረኸት።"} {"text": "ሀገረ ኦሮሚያ ይህንን ግን ልብ ብለሻል? በዚህ ምድር ላይ ከቅኝ ገዥዋ ሀገር ጋር ሀገር የመሠረተች ኦሮሚያ ብቻ ናት። የቅኝ ገዥዋን ሐውልት አንጋጣ እየተመለከተች “ስለ ተቆረጡ ጡቶትሽ፤ ስለ ተቆረጡ እጅችሽ እንደ ጎርፍ ስለፈሰሰው ደምሽ አታውሪ” የተባለች አገር ኦሮሚያ ብቻ ናት። እምብርቷ የሆነችን ፊንፊኔን ስም ቀይረው ሲጠሩ ያለ አንዳች ጥያቄ አቤት ያለች ኦሮሚያ ብቻ ናት። ልጆቿ በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ሲነጋገሩ ከውጭ የመጡባት እንግዶች የሚገላምጡባት አገር እናት አገሬ ኦሮሚያ ብቻ ናት። የለም እናት አገሬ ልጆችሽ በአውሬ እየተበሉብሽ ነው፤ ትዕግስት ይብቃሽ፤ ልጆችሽ እንዲሰሙ ሕመምሽን አሰሚ እንጂ።"} {"text": ""} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "የተጠናከረ ተደራሽ፣ ብቁ፣ ነፃና ፍትሕን ማስፈን የሚችል የዳኝነት ሥርአት ለአንድ ሀገር ሰላምም ሆነ እድገት አጅግ አስፈላጊ ነው። ዳኝነት በአጠቃላይ የአንድ አገር ሕዝብ መብት፣ ሀብት፣ ሕይወት የሚጠበቅበት ሥርአት በመሆኑ አስፈላጊነቱን አበክሮ ለመግለጽ በቂ ቃል አይኖርም፡፡ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡ ስለዚህ ዳኝነት እንዲጠናከርና በብቃት የሚሰራበት ሁኔታ እየተሻሻለ መሄዱ አስፈላጊ ነው፡፡ የዳኝነት ሥርዓቱ መጠናከር ሥንል፣ የዚህ ሥርዓት አንዱ አካል የሆነው የጠበቆች አገልግሎት፣ ነፃ የሆነና ብቃት ያለው፣ ሥነምግባር የጠበቀ የተሟላ አገልግሎት መስጠት መቻል አብሮ የሚታሰብ ነው፡፡ ምክንያቱም የፍትሕ ሥራ የሚሰራው በፍትሐብሄር ጉዳይ ሲሆን በዳኞችና በጠበቆች ነው፡፡ በወንጀል ፍትሕ ደግሞ በዳኞች፣ በተከላካይ ጠበቆች እና በአቃቤ ሕጎች ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ የአንዱ ወገን መጉደል ወይም መዳከም የፍትሕ ሥርአቱን በእጅጉ ይጎዳዋል፡፡ በተጨማሪም የሕግ ባለሞያዎች ከፍርድ ቤት ውጭም በበርካታ መስኮች ኢንቨስትመንትን ጨምሮ ሰፊ የሥራ ድርሻ አላቸው፡፡ ስለዚህ እነዚህ መሰረታዊ የፍትሕ ሥርአቱ አካላት እየተሻሻሉና እየተጠናከሩ መሄዳቸው ለሀገራችን ሰላም፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ እድገትም ሆነ ልማት መሰረታዊ ሚና ያላቸው በመሆኑ፣ አሁን በተያዘው መልኩ ትኩረት ተሰጥቶት መቀጠሉና የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ማድረግ ቀጠሮ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም የሚል እምነት አለኝ፡፡"} {"text": "መዓልቱ ሰኑይ ናይ መጀመርታ ሰሙን ሰነ 2005 እዩ ዝነበረ። ከም ልሙድ፡ ኣንጊሁ ሰዓት 7፡00 እኳ ናብ ስራሕ ክኣቱ እንተነበሮ፡ ሽዓ መዓልቲ ግን ሓደ ሰዓት ደንጒዩ’ዩ ኣትዩ። ብድሮ ቃል ዝኣተዎ ክሰግሮ ዘይደለየ ምኽንያት ግን ነይሩዎ፣ እቲ ወዲ ሓምሽተ ዓመት ሓጐስ ዝስሙ ወዱ ብድሮ’ታ መዓልቲ ኣገዳሲ ጠለብ ኣቕሪቡሉ ነበረ።"} {"text": "ናብቲ ካልእ መዳይ ሕልምታትና ንምጻእ። ኣብቲ ታሪኽ ኣግራብ ሓደ ነገር ርኢና፣ ንሱ ድማ እቶም ኣግራብ ዝሓለምዎን እቲ ዝገጠሞም ኩነትን በበይኑ ምዃኑ እዩ። ወረግ ኣንጻር ሕልሞም እዩ ኔሩ። ግና እቲ ባህጎም ኣብ ሰዓቱ በቲ ንሶም ዝተጸበይዎ መንግዲ ዘይከነ ብብሉጹ ጐደና ተፈጻምነት ረኺቡ። ሎሚ ብዙሕ ግዜ መንገድና ኩሉ ዝሓርፈ ክንበጽሖ ዝሓሰብና ዝተቖጽየ ብዙሕ ክኸውን ይኽእል እዩ። ሕጂ ናብ ሓደ መንፈሳዊ ርትዒ ንምጻእ። ንሱ ድማ ኣነን ንስኻትኩምን ምስ ኣምላኽ ወጊንና እንሓልሞ ሕልምን እንብህጎ ድሌትን ክንዮ እንሓስቦ እምብዛ ኣዕዚዙ ኣባና ክፍጸም ክንርእዮ ኢና። ራእይናን ውሽጣዊ ትምኒት ልብና ንኽብሪ ክኸውን ከሎ ክንርእዮ ኢና። እቲ ዝሞተ ዝመሽመሸ በቃ ተወዲኡ እዩ ዝተባህለ ኣብ ቅድሚኡ ህያው እዩ። ኣሰራርሕኡ ክንዮ እንግሞቶ ዓቢ እዩ።"} {"text": "ይሄ በእኛ አካባቢ ብዙም አልነበረም። ከክልል 3 ወይም አማራ ክልል ጋር በሚዋሰነው የደሎሎ አካባቢ ነበር፡፡ በአብድራፊ በአብርሀጅራ እንዲህ ያለ ችግር ነበር፡፡ ይሄን ችግር ደግሞ የሚፈጥረው አቶ አባይ ፀሀዬ ነበር፡፡ ሆን ብሎ ወንዝ ተሻግሮ ከሱዳን መሬት፣ ለኢትዮጵያ ገበሬዎች ሰጥቶ ነበር፡፡ በዚያ ምክንያት ሁልጊዜ ጦርነት ይቀሰቀሳል፡፡"} {"text": "ያ ቀን – ፀሐይዋ በደመና ሳትጋረድ … በሚርከፈከፈው ካፊያ መሃል … ትናንሽ እግሮቹን እያሮጠ … ለበርካታ ሕፃናት (ለሚያውቁትም ለማያውቁትም) የጨዋታው ርዕስ ይሄ ሆነ።"} {"text": "በአጠቃላይ እኛም ክርስቲያንኖች የቅዱሳን ወዳጆች፣ የሰማዕታት ልጆች ነንና በሃይማኖታችን ጸንተን በእምነታችን ምክንያት የሚመጣብንን ማንኛውንም መከራና ፈተና ተቋቁመን እስከመጨረሻው በሃይማኖት፣ በምግባር፣ በትሩፋትና በንስሃ እየተመላለስን መድኅኒ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ ብሎ በመስቀል ላይ የቆረሰውን ቅዱስ ሥጋ እና ያፈሰሰውን ክቡር ደም ተቀብለን የስሙ ቀዳሽ የክብሩ ወራሽ እንሆን ዘንድ አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ በረድኤቱ እንዲጎበኘን እንለምነው፥ እንማጸነው። የቅዱሳንን፣ የሰማዕታትን፣ የነቢያትን፣ የሐዋርያትን በዓልና ዝክር ስንዘክር ተጋድሏቸውን እያሰብን መትጋት ይኖርብናል።"} {"text": "በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የህዝብ ተቃውሞ በተለይ በአማራና በኦሮሚያ አካባቢዎች ያለው ተቃውሞ በተፋፋመበት ሁኔታ ህወሃት ወደ ኤርትራ ጦርነት ቢጀምር መሃል አገሩ ክፍት ስለሚሆን ህወሃትን ለማስወገድ ወደ ኤርትራ ጦርነት መክፈቱ ለተቃዋሚዎች ትልቅ የምስራች ተደርጎ እንደሚወሰድ ህወሃት ራሱ ያውቀዋልና ድንበር አካባቢ ለማስቀየሻ ካልሆነ በስተቀር ህወሃት በኤርትራ ላይ ሙሉ ጦርነት አይከፍትም። ነገር ግን በተስፋ መቁረጥ ስሜት ተቅበዝብዞ ሙሉ ጦርነት ከከፈተም የራሱን የመቃብር ጉድጓድ መቆፈር ይሆናል።"} {"text": ""} {"text": "ጉዳዩ በውጭ ሀገር ከሚገኙ አባቶች እና ሀገርቤት መንግስት እጁን በከተተበት የቤተ ክህነት መሃከል በተደረገው የቃላት ልውውጥ መሃከል በአንድ በኩል ያልተረጋገጠ ነገር ግን ሊደረግ አይቻልም የማይባል ተግባር ከወደ አዲስ አበባ ተሰምቷል።ይሄውም የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በ አራተኛው የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ላይ አብጠልጣይ ፊልም ሊያሳይ እንደሆነ እየተነገረ መሆኑ ነው።ጉዳዩ ሐሰት ነው እንዳይባል የህወሓት ልሳን ነው በሚባለው ''ትግራይ ኦን ላይን'' ድህረ ገፅ ላይ ''ዲ/ን'' ሙሉጌታ በሚል ስም ስር በአቡነ መርቆርዮስ ላይ ያወረደው ውርጅብኝ የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ያዘጋጀዋል ስለሚባለው አብጠልጣይ ፊልም መንገድ ጠራጊ አስመስሎታል።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "❖ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የተገቡ ቃሎች ትግበራ በተቻለ ፍጥነት እንዲሔድና ተግባራዊ ምላሽ ለመስጠት ከተማ አስተዳደሩና ክልሉ እያደረጓቸው ያሉ ጥረቶች አሁንም በተጠናከረ ሁኔታ ቀጥለዋል፡፡ በዚህ አጋጣሚ የክልሉንና የከተማ መስተዳድሮች ከፍተኛ አመራሮችን በቤተ ክርስቲያናችን ስም ሳናመሰግን አናልፍም። የእነዚህን ያህል ባይሆንም ከኦሮሚያ ክልል በስተቀር በሌሎች ክልሎችም ተስፋ ሰጪ ጅምሮችና እንቅስቃሴዎች አሉ።"} {"text": ""} {"text": "Building Community/ አብ ምሕናጽ ማህበረሰብ ዝነጥፍ፣ አገልጋሊ አመራርሓ ድሕነት ዕብየትን ህዝቡ ዝሓሊ፣ ናይ ሕዝቡ ሓባራዊ ጥቅምታትን ድልየታትን ዘማልእ፣ ናይ ምቅርራብን ሓድነትን ዝሕሉ፣ ኮይኑ ንናይ ነፍሰወከፍ መሰል ዝሕሉ ባህርይ ዝውንን ኢዩ።"} {"text": "ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው፣ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ማቋረጥ፤ በከተማዋ ለውጥና መሻሻል እንዳይኖር የሚያደርግ፣ ይህም የከተማዋ ህልውና አንዲያከትም የሚያደርግ ውሳኔ ነው። ስለዚህ፣ ለችግሩ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ሊሰጠው ይገባል። ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ ለተነሳው የህዝብ ተቃውሞ እና ይህን ተከትሎ በክልሉ መንግስት ለተወሰደው እርምጃ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ለመስጠት እንዲቻል በቅድሚያ መገንዘብ ያለብን ሁለት ቁልፍ ነገሮች አሉ፣ እነሱም፡- ባለቤትነት እና ምክንያት ናቸው።"} {"text": "ፀሐፊዋ ታሪክ አጥኝዎችን ጠቅሰው እንዳስቀመጡት ከ20 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ሴቶች በአድዋ ጦርነት እንደተሳተፉ ሲነገር ተሳትፏቸው ስንቅ በማዘጋጀት፣ ቁስለኛ በማከም ብቻ ሳይወሰን በአማካሪነት፣ በሰላይነት፣ በአስተርጓሚነት ሲሠሩ ሌላው ቀርቶ የመሳፍንት ወገን የሚባሉ ሴቶች እኩል ከአገልጋዩች ጋር በመሰለፍ ለአገር ሲሆን የመደብ ልዩነት ቦታ እንደሌለው አስመስክረዋል።"} {"text": "“ኣብ መንጎና ብዝነበረና ፍቕርን ስኒትን ብዙሓት ይግረሙ ነይሮም፤ ብኽእለት ሙዚቃ እውን ንኡዳት ነይርና፡፡ኣብ መወዳእታ 1974 ኣብ ባዓል ኣስተርእዮማርያም ክንጻወት ናብ ባጽዕ ወሪድና፤ ሽዑ ብኣጋጣሚ ኣብ ሓደ እንዳ መስተ ቦምቢ ይነቱግ፡፡ በዚን ክንድዝን ባሕረኛታት ደርግ መጺኦም ንብረትና ዝቕደድ ቀዲዶም ዝውሰድ ወሲዶም ኣበሳቢሶሞ ናዓና እውን ኣብታ ከተማ ወርሒ ዓጽዮምና፡፡ ብድሕሪኡ ተደናጊጽና ገሌና ናብ መይዳ ገሌና ናብ ሱዑዲ ንኣቱ ጌለና ናብ ኣስመራ ንምለስ ፋሕጭንግራሕ ኢልና፡፡ ኣነ ብሱዕዲ ኣቢለ ናብ ሽወደን ኣትየ” ብምባል ዝኽርታቱ ይገልጽ፡፡"} {"text": "10/ ከህዝብ ግብዐትና አስተያየት የሚሰበሰብበትን አካሄድ የሚያሳይ፣ ሂደቱ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካተተ መሆኑን የሚያረጋገጥ ስትራትጂና ዝርዝር እቅድ ያዘጋጃል።"} {"text": "በሽታ ከምንም ነገር በላይ ይፈራል፡፡ በተለይ ኤች አይቪን፡፡ ስለዚህ ሁልጊዜ ከኪሱ ኮንዶም አይለይም፡ አሁንም አንድ ፓኬት ኮንዶም ይዟል፡፡ ተነስቶ ልብሱን አጣጥፎ ኮንዶሙን አውጥቶ ኮሞዲኖው ላይ አስቀመጠ፡፡ ኪሱ ውስጥ ምንም ነገር የለም፡ አራት ሲጋራዎች ግን ኪሱ ውስጥ አግኝቷል፡ በጀርባው ተንጋሎ ሲያስብ ስካሩ እንደመተው አለው፡፡"} {"text": "አፄ ምንሊክ ኢትዮጵያን አንድ ከማድረግ አልፈው እስከ ኬንያ፣ሱዳን እና ሱማልያ ግዛት ድረስ ዘልቀው ገብተው በቅኝ ግዛት ይማቅቁ የነበሩ ህዝቦችን ነፃ ያወጣሉ የሚል ስጋት የነበረባቸው እና በወቅቱ በእነኚሁ የጎረቤት ሃገራት ላይ የጥቅም ፍላጎት የነበራቸው የአውሮፓ ሃገራት በብርቱ ተፈታትነዋቸው ነበር።በመሆኑም አዲስ የድንበር ውል ከኢትዮጵያ ጋር የመፈራረም ፍላጎት ከእንግሊዝ፣ፈረንሳይ እና ኢጣልያ በኩል ጥያቄ መነጻቱን የወቅቱ የታሪክ ድርሳናት ያወሳሉ።"} {"text": "“በፍፁም፤ ኳሷን መትቼ ስስት ይደገማል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር። ያም ሆነ ይህ ግን የግብ ጠባቂውን መስመሩን ለቅቆ መውጣቱን በቅርብ ርቀት በተመለከተው ረዳቱ ዳኛ አማካኝነት ምቱ እንዲደገም ተደርጎ በፈጣሪ እርዳታ ግቧን በማስቆጠሬ ሀትሪክ ልሰራ ችያለሁ”።"} {"text": "“‘ የትኛውን ፈረንሳይ? ’ አሷ አለች. ማመን አልቻለችም! አልኩ ‹ፈረንሳይ በአውሮፓ› ፡፡ ‹አውሮፓ ምን ማለትህ ነው? የምትኖረው በሴኔጋል ነው ፡፡ ' ‘አይ አውሮፓ ውስጥ ነኝ’ አልኩ ፡፡ ተደነቀች ፣ እብድ ነበር! በጣም ተገረመች እና እውነት እንደሆነ ለመጠየቅ በየቀኑ ትደውልልኝ ነበር ፡፡ በቴሌቪዥን እንድከታተል እንድትሄድ እስክነግራት እሷ አሁንም አላመነችኝም ፡፡ በመጨረሻ አደረች እና ሕልሜ እውን ሆኖ ታየች ፡፡ ”"} {"text": "ቤተሰቦቻቸውና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ደግሞ ከዱባይ ኤፖርት ይጓጓዙበት ከነበረው የግል አውሮፕላን ያለፈቃዳቸው ታፍነው ወደ ሩዋንዳ ዋና ከተማ እንዲመጡ የተገደዱ መሆኑን ይናገራሉ፡፡"} {"text": "ተቋማችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ1987 ዓመተ ምህረት ሲቋቋም በኃላ ቀር መሳሪያዎችና በጥቂት የሰው ሃይል በሀገራችን የብሮድካስት ሚዲያ አዲስ አቀራረብ ይዞ ወደ ስራ ገባ። በሂደትም አደረጃጀቱንና የፕሮግራም ይዘቱን እያሻሻለና ችግሮቹን እየቀረፈ ገስጋሴዉን ቀጠለ።"} {"text": "በዚህ ምክንያት፣ ከመቶ ሺህ በላይ የደቡብ አፍሪካ ነጭ ሰፋሪዎችን በማጎሪያ ካምፕ ውስጥ እንዲገቡ ተደረገ። ወደ ማጎሪያ ካምፕ ከገቡት ውስጥ 28000 የሚሆኑት በርሃብና በበሽታ ሲሞቱ፣ ከእነዚህ ውስጥ 22000 (81%) የሚሆኑት ከ16 አመት በታች ሕፃናት ናቸው። ለአንድ የደቡብ አፍሪካ ነጭ ሰፋሪ ውርደት ማለት ሴቶች፣ ሕፃናትና አዛውንቶች በማጎሪያ ካምፕ ውስጥ ታጉረው በርሃብና በበሽታ ሲያልቁ እያዩ ምንም ማድረግ አለመቻል ነው። ከዚህ ሰቆቃ የተረፉት ነጭ ሰፋሪዎች እ.አ.አ በ1948 ዓ.ም እንግዝ ለቅቃ ስትወጣ “ከዳኒኤል ፍራንኮይስ ማለን” (Daniel Francois Malan) መሪነት የአፓርታይድ ስርዓትን መሰረቱ።"} {"text": "ሣራ ወለተ ራጉኤል ከፍተኛ ችግር ደርሶባት ነበር፡፡ ችግሯም ሕፃናት ወልጄ ቤት ንብረት ይዤ እኖራለሁ በማለት ባል አገባች ነገር ግን በዚች ሴት አስማንድዮስ የሚባል ጋኔን አድሮ ያገባችውን ሰው ገደለባት ሌላም ባል ብታገባ ሞተባት እንደዚህ እየሆነ በጠቅላላ ሰባት ድረስ ያሉትን ባሎችን ገደለባት፡፡"} {"text": "የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 2 እና ሐምሌ 1፣ 2011 ዓ/ም በደሴ ከተማ ባካሄደው ስብሰባ በወቅታዊ የሕዝባችን የፖለቲካና የፀጥታ ጉዳዮች የሁኔታ ግምገማ በማድረግ ጥልቅ ውይይት አካሂዷል። በዚህ መሰረትም የሚከተሉትን የአቋም ነጥቦችን በመውሰድ ስብሰባውን አጠናቋል።"} {"text": ""} {"text": "ግን ይጠንቀቁ-ምንም እንኳን መግብሮች ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ እና በውበታዊም ደስ የሚያሰኙ ቢሆኑም በ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ ይችላሉ የባትሪ ዕድሜ ከመሣሪያው። በዚህ ምክንያት ፣ ስማርትፎንዎ ወይም ጡባዊዎ እጅግ በጣም ከሌለው በስተቀር ከፍተኛ, በመጠኑ እንድትጠቀሙበት እመክራለሁ!"} {"text": ""} {"text": "ጾም ማለት ሰውነት ከሚፈልጋቸው ነገር ሁሉ መከልከል ማለት ነው፡፡ ወይም ለሥጋ የሚመቸውን ነገር መተው ማለት ነው፡፡ ጌታችን መጾም ሳያስፈልገዉ የጾመዉ በጾም መሳሪያነት ዲያብሎስን..."} {"text": "ምን ያደርጋል ታዲያ፣ ያለመታደል ሆኖ፣ መንግሥታት፤ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የምርምር ድርጅቶች፤ የድሃ ሴቶችን እውቀት፣ ለዕቅዶቻቸው በግብአትነት አይጠቀሙም፡፡ በዚህም የተነሳ በ7 ቢሊዮን ሕዝቦችም ዓለም ሴቶች በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው በግንባር ቀደምትነት እንደ ሬት የመረረ የኑሮ ገፈት እየተጐነጩ ነው፡፡ በመልማት ላይ ባሉ አገሮች ሴቶች፣ ለራሳቸው ቀርቶ ለልጆቻቸው እንኳ ተስፋና ዋስትና የማይታይበት አደገኛ ሕይወት እየመሩ ነው፡፡"} {"text": "“ፍርድ ቤቶች በነጻነት እንዲሠሩ ከተለቀቁ ፍትሕ ይበየናል” “ሁለቱም ተወዳዳሪዎች ውሳኔውን በመቀበል ለአገራቸው አኩሪ ተግባር ፈጽመዋል” ኦባንግ ሜቶ “ዛሬ በአፍሪካ ታላቅ..."} {"text": ""} {"text": "ወንድሞቻችን ሆይ÷ እምነት አለኝ፤ ምግባር ግን የለኝም የሚል ሰው ቢኖር÷ ምን ይጠቅመዋል? በውኑ እምነቱ ልታድነው ትችላለችን? ከወንድሞቻችን÷ ወይም ከእኅቶቻችን÷ የታረዙ ወይም የዕለት ምግብ ያጡ ቢኖሩ÷ ከእናንተም አንዱ÷ “በሰላም ሂዱ÷ እሳት ሙቁ÷ ትጠግባላችሁም” ቢላቸው÷ ለችግራቸውም የሚሹትን ባይሰጣቸው ምን ይጠቅማቸዋል? እንዲሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው፡፡ (ያዕ. ፪፥፲፬)"} {"text": "ኣሰልጣኒ፡ ወዲ 55 ዓመት ያን ኣንደርሰን ኣብ 2016 ናይታ ጋንታ ኣሰልጣኒ ኮይኑ ተሸይሙ። ቅድሚኡ ን5 ዓመታት ንክለብ ኖርኮፒንግ ኣሰልጢኑ። ኣብ ቀዳማይ ዓመቱ ንጋንትኡ ኣብቲ ናይ ዋንጫ ዓለም ናይ ምጽራይ ውድድራት ክትዕወት ኣኽኢልዋ ኣሎ።"} {"text": "ከማህፀን በላይ እርግዝና የሚከሰተዉ የወንዱ ዘር ፈሳሽ የተደባለቀባት የሴት እንቁላል / fertilized egg/ ከማህፀን ግድግዳ ዉጪ በየትኛዉም ቦታ በምታድግበት ወቅት ነዉ፡፡ በአብዛኛዉ ጊዜ ከማህፀን በላይ እርግዝ..."} {"text": "ቨርጂንያሊጆኮብስ ዓድዋን ለአፍሪቃ የሚያበረክተው ፋይዳ በሦስት ዘርፍ ከፍሎ አስቀምጦታል፤ “ኢትዮጵያ በቅድሚያ ቅኝ ገዢዎችን በምን መልኩ መታገል እንደሚቻል ትምህርት ሰጥታ አልፋለች፤ ሌላው እንደ ተራራ በገዘፈ የራስ መተማመን መንፈስ በወራሪ የነጭ ኃይል ፊት ታግላ የጣለች አፍሪቃዊያን ሕዝቦች ኩራት ነች፣ በመጨረሻም ኢትዮጵያ በአፍሪቃዊያን ዘንድ ዝንተ ዓለም የምትወሳ የነጻነት ቀንዲል እንደሆነች ትኖራለች።”"} {"text": "የዩኒቨርሲቲው ተመራማሪዎች ይፋ ያደረጉትን መረጃ ጠቅሶ የአገሪቱ መንግስት ድረገጽ እንደዘገበው፣ አዲሱ የምርምር ውጤት ከሰውነት የሚመነጨውን ላብ በመምጠጥ በአዲስ ዘዴ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት የሚያስችል ነው፡፡"} {"text": "ሬዲዮኑን አስተካክሎ እያስቀመጠ ይቀጥላል… አያቴና ሬዲዮ ተለያይተው አይቼ አላውቅም… የዜና ፍቅሩ ሁሌም እንደገረመኝ ነው… በሄደበት ሁሉ በካኪ ጨርቅ የተሸፈነችው ሬዲዮ ከእጁ አትጠፋም…"} {"text": "ስልጡን፤ ሙሁርን፤ ፈላጢን ሰብ መዓቀኒኡ ድማ፤ ባህሉ፤ ቋንቋኡ፤ እምነቱ፤ ሀገሩ፤ ህዝቡ፤ ታሪኹ፤ ምስ ዝዕቅ፟ብን፤ ምስ ዘሰስንን፤ ምስ ዘማዕብልን፤ ምስ ዘኽብርን ፤ ምስ ዝኾርዕን ጥራይ እዪ። ካብዚ ሓሊፍ ግን፡ ዱሑር ዘይስልጡን እዪ ዘብል፡: ኩሎም አውሮፓውያን ብቋንቆኧም ኢዮም ዝጥቀሙ::"} {"text": ""} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": "በሹመት አደባባይ፣ በከበሬታ ሥፍራ፣ በመኳንንት ደጅ፣ በወይዛዝርት ሳሎን፣ በድግስ አዳራሽ፣ ወርቄዎች ሞልተዋል፡፡ ወርቄ ለጋዜጠኞች ቅርብ ነው፡፡ ለቴሌቭዥን መስኮትም ይስማማል፡፡"} {"text": "ከዚህ ተግባሩ ሊቆጠብም ሆነ ከትላንት ሊማር ያልቻለው የጁንታው ቡድን በሰራዊታችን ላይ ውጊያ ከፍቶ በለኮሰው እሳት በመለብለብ ላይ እንደሚገኝም አረጋግጠዋል።የጁንታው ቡድን አመራሮች ባለፈው ጥቅምት መጨረሻ በመቀሌ በተካሄደው ዘመቻና ድምሰሳ ወቅት በ48 ሰዓት እጅ እንዲሰጡ ቢለመኑም፣ በማናለብኝነትና ትዕቢተኝነት እምቢ በማለት ወደ ጫካ መግባታቸውን ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አስታውሰዋል።"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሰኔ 2 እና ሐምሌ 1፣ 2011 ዓ/ም በደሴ ከተማ ባካሄደው ስብሰባ በወቅታዊ የሕዝባችን የፖለቲካና የፀጥታ ጉዳዮች የሁኔታ ግምገማ በማድረግ ጥልቅ ውይይት አካሂዷል። በዚህ መሰረትም የሚከተሉትን የአቋም ነጥቦችን በመውሰድ ስብሰባውን አጠናቋል።"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስሪ ፓርክ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ላይ የሚኖረው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡..."} {"text": "የዛሬ አርባ ዓመት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልጅ ልጅ ልዕልት ሂሩት ደስታ ለቅዱስ ላሊበላ ደብር ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት አስተዳዳሪዎች የሚያስደስት መልዕክት ያዘለ ደብዳቤ ላኩ፡፡ደብዳቤው ልዕልቷ በደብሩ አውደምህረት ሥር ባሉት ቤተ አማኑኤል እና መድሐኒያለም ቤተKRStEÃN መካከል በ1956 ዓ.ም ያሠሩትን ..ሰባት ወይራ ሆቴል.. ላሊበላ ቤተKRStEÃN በስጦታነት ማበርከታቸውን የሚያበስር ነበር፡፡ገዳሙ ስጦታውን ከተቀበለ አራት ድፍን ዓመታትን እንኳን በቅጡ ሳይቆጠር በደርግ ከተወረሱት በርካታ ቤቶች መካከል አንዱ ሆነና በጊዮን ሆቴሎች አስተዳደር ድርጅት እጅ ወደቀ፡፡"} {"text": "የድር ጣቢያ ገጾችን ይዘት ከድር ጣቢያው ተጠቃሚ ምርጫዎች ጋር ማስተካከል እና የድር ጣቢያዎችን አጠቃቀም ማመቻቸት ፣ በተለይም እነዚህ ፋይሎች የድር ጣቢያውን ተጠቃሚ መሣሪያ ለይተው እንዲያውቁ እና ድር ጣቢያውን በግል ለግል ፍላጎቶቹ በተመች መልኩ በትክክል እንዲያሳዩ ያስችላቸዋል ፣"} {"text": "5-እስላም ውስጥ ባለው የሰብአዊ መብቶች መንደርደሪያ፣የማህበረሰብ ልዕልና የግለሰቦች ልዕልና ቅርንጫፍ እንጂ በሰው ሠራሽ ሥርዓቶች ውስጥ እንደሚስተዋለው የዚህ ተቃራኒ አይደለም። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና አሁናዊ ሁኔታ ላይ ከሀይማኖት አባቶችና ከሰላም ምክርቤት አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ።..."} {"text": "ባህሊ ንወዲ ሰብ መንነቱን ክብረቱን ሱር መበቆሉ ዝገልጸሉን መስቲያት ኮይኑ ህላውነቱ ዘንገባርቐሉን ናይ ኤርትራውያን ስነጥበባብዊያን ምስ ማሕበራዊ ሂወቶም ዝተመስረተ እዩ።"} {"text": "የተመረተው ኦክስፎርድ አስትራዜኒካ መሆኑንም ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ጥምረቱ በቀጣይ ቀናትም ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ክትባቶችን እንደሚልክ ማስታወቁን የጠቆመው ዘገባው፣ እስከ 2021 የፈረንጆች አመት መጨረሻ ለአፍሪካ 600 ሚሊዮን ያህል ክትባቶችን ለመስጠት ማቀዱንና ይህም 20 በመቶ የአህጉሪቱን"} {"text": "የሰዉ ልጅ ሰዉ በመሆኑ ብቻ ሊያገኛቸዉ ከሚገቡት መብቶች ዉስጥ አንዱ ሀሳብን የመግለጥ መብት ነዉ፡ፀሀፍት በማያገባችሁ አትግቡ ይሄ የኛ ጉዳይ ነዉ እየተባሉ ከስር ከስር አናት አናታቸዉን ከተባሉ ምንጊዜም ቢሆን በምክንያት የሚደግፍና በምክንያት የሚቃወም ህዝብ እንደናፈቀን እንኖራለን፡፡በየትኛዉም መልኩ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ ከሌለ የተሻለ ስራና ለዉጥ ሊመጣ አይችልም፡፡ፀሀፍት ሁሌ ስለኢትዬጵያ የምድር ገነትነት(እንደ ኢቲቪ) እነዲፅፉ ብቻ ከሆነ የሚፈለገዉ ስህተታችንን ማን ያሳየን፡፡ዲን.ዳንኤል እንደምሳሌ ጋዜጦችና መፅሔቶችን አነሳህ እንጅ በተለያዩ የህብረተሰብ (social) Mediaዎች እያየን እኮ ነዉ Block የተደረጉት መብዛታቸዉ Facebook እና Diretubeን እነደምሳሌ መዉሰድ እንችላለን፡፡ለነገሩ የሚገርመዉ ከዚህ በተቃራኒዉ ብታደርጉ ነበር፡፡አልሰማንም አላየንም እንዳትሉ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ሆይ ከስህተታችሁ ተምራችሁ፡ ያልሆነ ስምና ታርጋ እየለጠፋችሁ ያሰራችሗቸዉን፡ልታስሩ ያሰባችሗቸዉን፡የዘጋችሗቸዉንና ልትዘጉ ያሰባችሗቸዉን ፀሀፍትና ጋዜጦችን ጉዳይ ብታስቡበት መልካም ነዉ፡፡ የተሻለ ሀሳብ የሚያመነጭ ህዝብ እንዲኖር የተለያዩ ነገሮችን እንድናነብ ይጠበቃል፡የተለያዩ ነገሮችን ለማንበብ የተለያዩ መጽሄቶች፡ጋዜጦች፡የግል ሚዲያዎች መስፋፋት አለባቸዉ፡፡ደግሞ ከሰለጠነ መንግስት ለምን ተናገርህ;ፃፍህ ብሎ ማሰር ;መፍታት አይጠበቅም፡፡ ቅን ልቦና ይስጠን፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከዚህ በፊት ሃገር ቤት (ኢትዮጵያ) እያለሁ:: ዩኒቨርሲቲያችንን የጎበኘች ፕሮፌሰር ነበረች:: ቤተሙከራችንን (ላቦራቶሪያችንን) አስጎብኝቻት ነበረና ወዳገሯ ከተመለሰች በኋላ የሷ ቤተሙከራ ወስጥ ትርፍ ማይክሮስኮፕ ስለነበራት አንዱን ለኛ ላቦራቶሪ መላኪያውን ችላ በኔ ስም ላከችልን:: በፖስታ ቤት በኩል ነበር የመጣው:: አዲስ አበባ ዋናው ፖስታ ሄጄ እንድወስድ የሚገልጽ ወረቅት መጣልኝ:: 2000 ብር ቀረጥ መክፈል እንዳለብኝ ተነገረኝ:: እንዴት እንደተላክና ለዩኒቨርሲቲው እርዳታ እንደሆነ አስረዳሁ:: ቢሆንም ባንተ ስም ስለመጣ መክፈል አለብህ ተባልኩ:: ከዩኒቨርሲቲው ላጽፍ ብላቸውም አይሆንም አሉኝ:: አሮጌ መሆኑን በደንብ እንዲያዩት አድርጌ 200 ብር ከፍዬ ተቀበልኩ:: አሁንም ከዚህ ያለሁበት ዩኒቨርሲቲ የሚጥላቸውን ሰብስቤ ባመጣ ከዛ ያነሰ አያጋጥመኝም:: ከዚህ ላገሬ ልውሰድ ብዬ ለአውሮፕላን በጣም ብዙ ብር ከፍዬ ባመጣና እዛ እንዲህ አይነት ችግር ቢገጥመኝ ጭንቅላቴን ያመኛል:: ስለዚህ ያለኝ አማራጭ በጣም በጥሩ status ላይ ያሉ መሳርያዎችን ሲጥሏቸው እያየሁ እንደ ሃብታም ሃገር ልጅ ዝም ማለት ነው የሚያዋጣኝ::"} {"text": "ድርድር እያሉ ለወያኔ የዴሞክራሲያዊነት ካባ የሚያላብሱት ስመ ተቀዋሚዎችም ከወያኔ ጋር በአንድ ጠረጴዛ መቀመጣቸው ፍጅትን ማስቀረት ካልቻለ በህዝብ ደም ላይ ቆመው ፖለቲካ እየቆመሩ መሆኑን ሊገነዘቡት ይገባል፡፡አሁን በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች መካከል እየደረሰ ያለው ሰብአዊ ቀውስ ከወያኔ እውቅና ውጪ የሚካሄድ ነው ብሎ በማስረጃ ሊከራከር የሚችል ሰው የሚኖር አይመስለኝም፡፡ ይህ ነገር የተከሰተው የሶማሌው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ ከርመው ከተመለሱና የኦብነግን አንድ አመራር አሳልፈው ከሰጡ ለዚህ ምላሽም በወያኔ አጅ የሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ የሶማሊ እስረኞች እንደሚፈቱ በተገለጸበት ወቅት መሆኑ በተጨማሪም ጥቃቱ ከደረሰበት አካባቢ ነዋሪዎች ሲናገር እንደተሰማው በሶማሌ ልዩ ፖለስ የተደበደቡትን ፌዴራል ፖሊስ መልሶ እነርሱን መብደቡ ብሎም ከሁለቱ ክልሎች ቃለ አቀባዮች የሚሰጡ መግለጫዎች ተደማምረው ሲመዘኑ ከበስተጀርባ የወያኔ እጅ መኖሩን በግልጽ ያያሉ፡፡ ዘለቅ ብለን እናስብ እንስታወስ ካልንም ወያኔ የሶማሊያን ወረራ ህጋዊ ብሎ ደግፎ ደርግን ያወግዝ እንደነበረ አንዝነጋውምና ይህም ማለት ታላቋ ሶማሊያን ይቀበላል ማለት ነውና በወረራ መያዝ ያልቻሉትን መሬት በእጅ አዙር ሊያስረክባቸው ቢሆንስ ብሎ መጠርጠር አይከፋም፡፡ ለዚህ ደግሞ ወያኔ ለፖለቲካ ፍላጎቱ ሲል መሬት አንደ ቅርጫ ሥጋ የሚሰጥ መሆኑን በሰሜን በኩል አይተናልና ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት አዲስ አበባ መክረም ማግስት ከሶማሊያ ተነስቶ ድንበር ተሻግሮ ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግሥት ጋር በመተባበር ጥቃት እያደረሰ ያለ ኃይል መኖሩ መስማቱ ለጥርጣሬው ተጨማሪ ግብአት ይሆናል፡፡ ስለሆነም ሶማሌና ኦሮሞን የሚመለከተው ተብሎ ቸል ሳይባል ከተለመደው ተራ ዋይታ፣ ተቃውሞ፣ ውገዘትና ፕሮፓጋንዳ ወጣ ብሎ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ጉዳዩን በስፋትና በጥልቀት ሊያየው ሊነጋገርበት ብሎም መላ ሊመታበት ይገባል፡፡ የጨው ገደል ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልህ ያለቅሳል የሚለው ብሂል እዚህ ጋር ይሰራ ይሆን!!"} {"text": "አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች የትውልድ ቦታ-jiጂያንንግ ፣ የቻይና የምርት ስም HST የሞዴል ቁጥር-HST-4720mp የሥራ ጫና-ከ4-8bar ፍንዳታ ቱቦ: 1 1/4 \"አሽካካ: የብረት ፍርግርግ ፣ የብረት ምት አቅርቦት ችሎታ"} {"text": "6) ያለ ቤተክርስቲያን እና ያለ ምዕመናን ፍላጎት በአጠቃላይ በማስገደድ ጳጳሳትን ሾመውልናል፣ ፓትርያሪክም ሾመውልናል፥ የቀራቸው ነገር ቢኖር ቀድሰው ማቁረብ ብቻነው እሱንም ስላልቻሉ ብቻ ነው እንጂ እናድርግ ሳይሉ እንደማይቀሩ የታመነ ነው፥"} {"text": "GuangDong የ LED flood flood 26W 48W የመስመራዊ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "በዛ ላይ an eye for an eye የሚሉት ሁዋላ ቀር አስተሳስብ የት ሊያደርስን ነው??? ያጠፋን በቁም ስቅል ማሳየቱ ሳይሻል ይቀራል ከመግደል? እሱን ለአምላካችን መተው ይሻላል ብዬ ነው!!!"} {"text": "የኦሮሚያ ተወላጅ የሆኑትና የሚኒልክ የቅርብ ወዳጅ የነበሩት ራስ ጎበና፤ ምኒልክ ከመቅደላ እስር አምልጠው ሲመጡ ጀምሮ በሸዋ ያላቸውን ግዛት እንዲያጠናክሩ የረዷቸው ሰው ናቸው፡፡ ራስ ጎበና በዚህ አልተወሰኑም፡፡ ምኒልክ ጎጃምን ለማስገበር በንጉሥ ተክለሃይማኖት ላይ ሲዘምቱ ከፍተኛ ድጋፍ አድርገውላቸዋል፡፡ ዳግማዊ ምኒልክ ግዛታቸውን ወደደቡብ ማስፋፋት በቀጠሉ ጊዜም ራስ ጎበናም (በደጃዝማችነታቸው ዘመን) የሚኒልክን የደቡብ እና የምስራቅ ሰራዊት መርተዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችው መልዕክት ያስተላለፉት አቶ አቡቶ አኒቶ የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊና የባህል ልማትና ጥናት ዋና ሥራ ሂደት ባለቤት እና አቶ ገዛኸኝ ሜጎ የደቡብ ክልል ወጣቶች ፌዴሬሽን ም/ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡ መክፈቻውንም ለማድመቅ የክልሉ የባህል ቡድን ልዩ ልዩ ብሔረሰብ ባህላዊ ሙዚቃ፣ ከማራኪ ውዝዋዜና ዳንስ ጋር በማቅረብ ታዳሚውን በማስደሰት አድናቆትን አትርፈዋል፡፡"} {"text": "መደበኛ ደቀ መዛሙርት በኩል ግን ‹‹ለሚያስተምሩት ትምህርት ብቁ አይደሉም›› ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል፡፡ እርሳቸው በኮሚቴው ፊት ከተማሪዎች ለሚቀርቡባቸው ቅሬታዎች እንዲከራከሩ ቢጠየቁም ኮሚቴውን ረግጠው ወጥተዋል፡፡ በዚህም ‹‹ብቁ መምህር አይደሉም›› የሚለውን ቅሬታ የተቀበሉት አስመስሏል፡፡"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ ZhongShan City የ LED ዝርያን የኩባንያ አርማ መሪነት አመላካች ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ኢህአዴግ ከዓለም ባንክ ያገኘውን 600 ሚሊዮን ዶላርና በተመሳሳይ ፕሮጀክት ወደፊት ሊያገኝ የሚችለውን ከፍተኛ ገንዘብ በተመለከተ አደጋ ውስጥ መውደቁ ተሰማ። ኢንስፔክሽን ፓናል (Inspection Panel – IP) የተሰኘ ተቋም ይፋ ያደረገው መረጃ እንደሚያመለክተው ኢህአዴግ የቀረበበት ውንጀላ ከተረጋገጠ የሚያጣው ገንዘብ በቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ ታውቋል። ይፋ የሆነውን መረጃ አስመልክቶ ከኢህአዴግ ወገን እስካሁን በይፋ የተሰጠ ምላሽ የለም።"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "AltusHost Biz 20 ዕቅዶች 20 ጊባ ኤስኤስዲ ማከማቻን ፣ 2 ጊባ ራም ፣ ነፃ ዕለታዊ ምትኬን ፣ ነፃ እንስጥ ኢንክሪፕት ኤስኤስኤልን እና ዋና ድር ጣቢያ ገንቢ - ለማንኛውም አዲስ አነስተኛ የንግድ ድርጣቢያ ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ ፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ በየዓመቱ ለምርት የሚቀርበው የቅባት ዘር እና የምግብ ዘይት አቅርቦት በሃገሪቱ ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ጋር ያልተመጣጠነ በመሆኑ በየጊዜው ቀላል ሊባል የማይችል የውጭ ምንዛሬ ወደ ሌሎች ሃገራት በግዢ መልክ እንደሚወጣ ይታወቃል፡፡"} {"text": "የቀጠሮ ማረፊያ ቤት ላይ በተፈጠረው ቃጠሎ ምክንያት በቃጠሎው እጃችሁ አለበት ተብለን ነሃሴ 28/2008 ዓም ተለይተን ወደ ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ተወስደን ኢሰብአዊ ድርጊት ተፈፅሞብናል። በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ያልፈፀምነውን ድርጊት እመኑ እየተባልን ለሰው ልጅ በማይመጥን፣ ኢሰብአዊ የሆነ ድርጊት ተፈፅሞብናል። ለአንድ ወር ያህል በካቴና ከአልጋ ጋር ታስረናል። ተገልብጠን ተገርፈናል። የውስጥ እግራችን ተገርፈናል። አንጠልጥለው በማሰር ውሃ እየደፉብን፣ በኤሌክትሪክ ሾክ እየተደረግን ተመርምረናል። በእምነትና ማንነታችን ጥቃት ደርሶብናል። በደረሰብን ድብደባና ስቃይ ብዛት ያልፈፀምነውን ድርጊት ፈፅመናል ብለን ለማመን ተገደናል።"} {"text": "1. ስለዓለም አቀፍ ሕግ በአጭሩ ዓለም አቀፍ ሕግ በሉዓላዊ አገሮች መካከል ያለን ግንኙነት ወይም በአገሮችና እንደተባበሩት መንግሥታት ያሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች መካከል ያለን ግንኙነት የሚገዛ የሁሉ አቀፍ ደንቦች እና መርሆዎች ሥርዓት ነው። በሌላ አነጋገር «International law is the universal system of rules and principles concerning the relations between sovereign States, and relations between States and international organizations such as the United Nations» የሚል ትርጉም ተሰጥቶት እናገኘዋለን። ቀደም ባሉት ጊዜያት በዓለም አቀፍ ሕግ እና በየሐገሩ በሚገኙ ዜጎች፣ ሉአላዊ ባለሆኑ አካላት (Transnational Corporations) እና መንግሥታዊ ባለሆኑ ዓለም…"} {"text": "ዞን 1 ኖርቴ- ይህ በጣም የዘመናዊ እና ከፍተኛ ደረጃ ዞን ነው. ከፍተኛ የገቢ ማደያ ቦታዎች, አስፈላጊ የንግድ ማእከሎች, እና ምርጥ ምግብ ቤቶች, የገበያ ማዕከሎች እና የሌሊት ህይወት በዞን ሮሳ ውስጥ ይገኛሉ ."} {"text": "ሕጂ እንጥቀመሉ ዘሎና ቤተክርስትያን፡ንሕና እንውንኖ ኣይኮነን። ከምኡ ስለ ዝኾነ ድማ እቲ ግቡእ ቤተ ክርስትያን ክትህቦ እትደሊ ኣገልግሎት ከም'ቲ ግቡእ ይማላእ የለን። ካህናትን ዲያቆናትን፡ መንፈሳዊ ኣገልግሎቶም ንምእመናን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ምእንቲ ክዓዝዝ፣ ናትና እንብሎን እንውንኖን ቤተክርስትያን ክህልወና ይግባእ።"} {"text": "ለአብነት ያህል ቀድሞ በጉባዔው ስር ተቋቁሞ የነበረው የዳኝነትና የዳኝነት ስርዓት የለውጥ የሥራ ቡድን ከፍርድ ቤቶች ነጻነት መርህ አንጻር በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ስር መኖር የለበትም ወደሚል ድምዳሜ ስለተደረስ፣ ቡድኑ በጉባዔው ውስጥ የነበረውን የሰው ኃይልና አስፈላጊ ግብአቶችን በመያዝ ለፍርድ ቤት ተጠሪ እንዲደረግ ተደርጓል።"} {"text": ""} {"text": "atad-bsc@mda.org.il። ወይም በመደበኛ ደብዳቤ ለ ደም ለጋሽ ድርጅት / የደም አገልግሎቶች MDA ቴል ሃሽመር 5262100 በግል ዝርዝሮች እና አዲስ የምስክር ወረቀት ወደ ቤትዎ ይላካል።"} {"text": "atad-bsc@mda.org.il። ወይም በመደበኛ ደብዳቤ ለ ደም ለጋሽ ድርጅት / የደም አገልግሎቶች MDA ቴል ሃሽመር 5262100 በግል ዝርዝሮች እና አዲስ የምስክር ወረቀት ወደ ቤትዎ ይላካል።"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": ""} {"text": "በዐቢይ ሐብታሙ – ለልዩ ስፖርት ባት (CALF) ምንድን ነው? ስርወ ቃሉ ከላቲን ሲመዘዝ ሱራ (SURA) ነው። በሰውነት ክፍሎች ጥናት (Anatomy) መሰረት ከጉልበት በታች ያለው የእግር …"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "“በኮሮና ተጠርጥራችኋል ብለው አንድ የተዘጋጀ ሆቴል ነገር ነበር እዛ ወስደው ከተቱን…ሁለቴ የምርመራ ናሙና ወሰዱ…ኮሮና እንደሌለብን ብንገምትም…የሚያደርጉት ነገር በጣም ያስጨንቃል…15 አስጨናቂ ጊዜያትን በሆቴሉ (በኳራንቲ) ለማሳለፍ ተገድድን፤በመጨረሻ በተደረገ ምርመራ እኛም ቤቱን ያከራየንም ሰውዬ ነፃ ናችሁ ተብለን እንድንወጣ ተደረገ፤እኛ ለ15 ቀን ኳራንቲ በመግባታችን ሰው በኮሮናና ኳረንቲ በመግባት መካከል ያለው ልዩነት ባለማወቁ ብዙ ነገር ተባለ፤ በተለይ እኔ ላይማ ያልተባለ ነገር የለም…ፍሬውና ቤተሰቡ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ… ከአዲስ አበባ ይዞ ነው የመጣው ኳራንቲ ገብቶ በፀና ታሞ ተኝቷል…ብቻ ምን ያልተባለ አለ…ብዙ ተባለ…እውነታው ግን…እኔንም ቤተሰቤንም የኮሮና ቫይረስ አልያዘንም…ገና ለገና…ቤቱን ያከራየን ሰውዬ በጣም ያስላል ብለው…ጠቁመውብን በጥርጣሬ ለደህንነታችሁ ሲባል ብለው ነው ለምርመራ ወስደው ኳራንቲ ያስገቡን፤ሰው በኮሮና ቫይረስና በኳራንታይን መካከል ያለውን ልዩነት ባለማወቁ ነው ወሬው አዲስ አበባ ድረስ የተሰራጨው እንጂ…ከመነሻውም እኔም ቤተሰቤም አልተያዝንም…ተመርምረንም ነፃ ነው የተባልነው፤ደግሞም አንድ ሰውበኮሮና ቫይረስ ተያዘ ማለት በቃ አለቀለት ይሞታል ማለት አይደለም…ያገግማል፤ይድናልም ”"} {"text": "እኚህ ምሁር አጠቃለይ ጥናታቸው የመካከለናው ዘመን የመንግስት አስተዳደር ላይ ያተኩራል የተባለ ሲሆን፣ በ2002 ከውጭ አገር ዓ.ም ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ዶ/ር ደረሰ፤ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና የድህረ ምረቃ ዲን ሆነው ያገለገሉ ሲሆን በ2003 ዓ.ም የመካከለኛ ዘመን ታሪክ ድህረ ምረቃ ትምህርት በዩኒቨርሲቲው በመጀመር፣ በአገሪቱ ፈር ቀዳጅ መሆናቸውንም የግል ታሪካቸው ያስረዳል።"} {"text": ""} {"text": "መንግስቲ ኢትይጵያ ብወገኑ፣ ኣብ ምዕራብ ትግራይ ኣብ ዘካይዶ ዘሎ ወፍሪ፣ ንመዓርፎ ነፈርቲ ሑመራ ከምዝተቖጻጸረን 10ታት ፍሉይ ሓይሊ ትግራይ ከምዝማረኸን ጠቒሱ።"} {"text": "ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምሳሌ መስሎ ካስተማራቸው ትምህርቶች መሀከል አንዱ የሆነው ይህ የዛሬው ወንጌል አስተማሪ የሆኑ መሠረታዊ ጉዳዮችን በውስጡ ይዟል፡፡ በተለይ ምንም እንኳን የቤተክርስቲያን ሓላፊነት የእገሌና የእገሊት ተበሎ ባይወሰንም ቅሉ ቤተክርስቲያን ባላት የአገልግሎት መዋቅር መሠረት የሓላፊነትን ቦታ ይዘው ለሚያገለግሉ ሰዎች አትኩሮት ሊሰጡባቸው የሚገባቸውን ነጥቦች ይጠቁማል፡፡ ይህን ለማየት ያመቸን ዘንድ ከታሪኩ የመጀመያ ክፍል በመነሣት ዋና ዋና የሆኑ አሳቦችን በአትኩሮት መመርመር ጠቃሚ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "በአንድ ዓመት ብቻ ከዓለማችን አጠቃላይ ዓመታዊ ምጣኔ ሀብት ውስጥ ከ2 እስከ 5 በመቶ ወይም ከ800 ቢሊየን እስከ 2 ትሪሊየን የአሜሪካ ዶላር በዚህ ወንጀል እንደሚመዘበር የተባበሩት መንግስታት የአደገኛ ዕፅዋትና የወንጀል ቁጥጥር ቢሮ ያደረገው ጥናት ያመለክታል ብለዋል አቶ ሙሊሳ ።"} {"text": "ግን ግን በቃ እንደዚህ ነው ይምንቀጥለው? ግደል ሲባል የሚቆላ ወታደር፣ ፖሊስ፣ ድህንነት፣ ደጋፊ….. ከዛ ሌሎች ቀባሪና ለቅሶ ተቀማጭ፣ ሃዘን ልብስ ደርተው የሚኖሩ፣ የሙታን ፎቶ ግድግዳ ላይ ሰቅለው ታሪክ እያሰቡ የሚኖሩ…. እንዴት ነው ነገሩ? ገዳዮች ሲገሉ፣ ተገዳዮች እየሞቱ ስንት ዓመት? እስከ መቼ? ገዳይ ቤትሰብ የለውም? እናት አባት… ልጆች… ዘመድ….. መሪዎችስ ከዚህ ሁሉ ውጪ ናቸው? የስሜት ህዋሳቸው የተለየ ነው? ዛሬ እኮ እናት የልጇ አስከሬን ላይ ተቀምጣ ተገርፋለች። ይህ የአካባቢው አመራሮች በሚዲያ ያመኑት እውነት ነው። እንዲህ ያለው ነገር እንዴት ደስታን ይሰጣል? ወዴትስ ነው የሚወስደን? ሰዎች ሁል ጊዜ የሙት ጸበል ጻዲቅ እያዘጋጁ ሃዘን ለብሰው፣ ማቅ ተሸፋፍነው? ”ዋ” አለ ገበሬ!!."} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": "የጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ማሻሻያዎችን ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ከእነዚህም መካከል አፋኝ የሆኑ ህጎችን በማሻሻል የፖለቲካ እና የሲቪክ ምህዳሩን ማስፋት በዋነኝነት ይጠቀሳል፡፡ ይህም ግለሰቦች እና ድርጅቶች ሃሳባቸውን በነፃነት በማራመድ ለሰብአዊ መብቶች መከበርና ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፤ እንዲሁም ለሀገር እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽዎ እንዲያበረክቱ እድል ፈጥሯል፡፡ በሌላ በኩል መንግስት የሕግ የበላይነትን በማስፈን እና የዜጎችን ደህንነት በመጠበቅ ረገድ ከፍተኛ የሆነ ቸልተኝነት አሳይቷል፡፡ በመሆኑም በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት በተከሰቱ ብሄርን እና ሀይማኖትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ሳቢያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች ህይወታቸው አልፏል፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠው የሕዝብ እና የአገር ሃብት እና ንብረት ወድሟል፤ እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከሚኖሩበት ቀያቸው ተፈናቅለው ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል፡፡"} {"text": "ለጥያቄዎቹ መልስ ካላችሁ ወዲህ በሉ፡፡ማኅበሩንና ያፈራቸውን ሰዎች እስክንታዘብ ድረስ በየኅቡዕ ሚዲያው ባሳዛኝ መልኩ እየዘቀጠ የሄደውን ጭፍን አስተያየት የጥቂት ካሕናትን ድክመት በማጮህ መሸፈን አይቻልም፡፡ካሕናቱ አማሳኝ ናቸው ማለት ማኅበሩ ንጹህ ነው ማት አይደለም፡፡የእነሱ አማሳኝ መሆን የተናገሩትን ሁሉ ሀሰት አያደርገውም፡፡ደግሞም ትዝ ይበላችሁ፡፡ለ22 አመታት የካሕናትን ደካማ ጎን ስታዘሩ ኖራችኋል፡፡ግን ትውልዱ ንፁሁን ካሕን ከሙሰኛው ደባልቆ እንዲሸሸው ከማድረግ በቀር በጸያፍ ሂደታችሁ የፈየደቻሁት የለም፡፡"} {"text": "አያሌ ዓመታት አልፈው ዘመናዊነትን ለመቀዳጀት የበቁት ሌሎች ባህሎች ሁሉ ከሁለት ወይም ሶስት ትውልዶች በፊት የነበረውን ሁኔታ ያንጸባርቁ እንጅ ይብዛም ይነስ በአንዳች የለውጥ ሂደት ውስጥ ማለፋቸው አይቀርም፡፡ ይህ የለውጥ ሂደት በፈረንሳይ በእስፓኝ እና እንግልጣር(እንግሊዝ) ያለፈበት መንገድ ፈጣን ግልጽና እጅግ ታላቅ በመሆኑ እነ ማሪል ፕሮስት እና ፍሬደሪክ ግራሽያ ሎሪ እና ቨርጂኒያ ዎፍ የተወለዱበትን ዘመን እና ማሕበረሰብ ምን መልክ እንደነበራቸው ዛሬ ላይ ሆኖ ለመረዳት አዳጋች ነው፡፡ ሆኖም እነዚህ የተጠቀሱ ሰዎች ማሕበረሰቡ እንዲታደስ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ማድረጋቸው አይካድም፡፡"} {"text": ""} {"text": "በ2003 ዓ.ም መንግሥት በሠጠው ውሳኔ መሰረት የፌደራል የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ከአዲስ አበባ የገቢዎች ኤጀንሲ ጋር አንድ ላይ ተዋህደዋል፡፡ ይህም የታክስ አስተዳደሩን ለማጣጣምና በአገሪቱ ውስጥ የሚካሄደውን የታክስ ስርዓት አንድ ዓይነት ባህርይ እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡"} {"text": "እንደምታየው ስራዬ ንግድ ነው። አዲስ አድማስ ጋዜጣን ማንበብ የጀመርኩት ገና ሲጀመር፣ በምስረታው ነው፤ ሃያ ዓመት አልፎኛል። እስካሁን በየሳምንቱ ሳላቋርጥ በማንበብ ላይ ነኝ፡፡ አሁን ሁኔታው ከልክሎኝ እንጂ ሌሎች ሰዎችም (ደንበኞቼ) እንዲያነብቡ ገዝቼ በየጠረጴዛው ላይ አስቀምጥ ነበር።"} {"text": "አባቱ ኒቆማቀስ የመቄዶንያ ንጉስ የነበረው ንጉስ አሚንታስ ሐኪም ነበር። ከ18 እስከ 37 አመት እድሜው፣ ኑሮውን በአቴና ያደረገው አሪስጣጣሊስ በወቅቱ የፕላቶ ተማሪና እንደ ጸጉረ ልውጥነቱ ለአቴና ሜቲክ የነበረ ነበር።[1]"} {"text": "(3)መምህራንም….ማንም በአበል እያባበለ ከጉባኤያቸው እየነጠለ የሚያመጣቸው ሳይሆኑ በስርዐቱ በሀገረስብከታቸው በኩል ብቻ ሲጠሩ በመምጣት ክብራቸውን ማስጠበቅ እንዳለባቸው ይማራሉ፣"} {"text": "በጃማይካ ውስጥ ፍራንክሊን ዲ. ሪዞርስ የተባሉት ማእከላት ለወላጆች እና ለዳዲስ ልጆች ወላጆች የመጨረሻውን ደረጃ ይሰጣል-እያንዳንዱ ቤተሰብ የእረፍት ጊዜያቸውን የየወንድ ልጅዎን, የፈለጉትን ያህል ወይም ትንሽ የረዳዎ ሰው ወዳለ."} {"text": ""} {"text": "ይህ ውቅር በሰከንድ በ 5,2 ሊትር ውሃ ለማድረስ ይችላል ፡፡ ፓምrንም ሆነ ሞተሩን ለመጠበቅ ግሩፍፎስ እንዲሁ በልዩ የሙቀት ዳሳሾች የተገጠመ የቁጥጥር ፓነል ጭነዋል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ጳውሎስ ኞኞን ጋዜጠኛውን እያመሰገኑ (ከላኩት ደብዳቤ ላይ እንደተሰማው) የአሜሪካኑን ጸሓፊ ሚስተር ቡርጋርድን እየጠቀሱ „…እንደ ምኒልክ በደጋፊዎቻቸው የሚደነቁ የዚያኑ ያህል ደግሞ በተቃዋሚዎቻቸው ዘንድ የሚናቁና -አሜሪካኑ እንደ አለው- እንደ እሳቸው የሚከሰሱ መሪ የለም „ ብሎ ያስቀመጠውን አመለካከት በላኩት ደብዳቤ ላይ ይህን ቃል አስቀምጠው ወደ ተነሱበት አርዕስት ፕሮፌሰር ባይሩ ዘልቀወል።"} {"text": "ኣብዚ ዝሓለፈ ዓመትን መንፈቕን ጥራይ ኣብ ጁባ ብሰንኪ ዝምታ ኣስታት 10 ዝኾኑ ኤርትራውያን ነጋዶን ወነንቲ ትካላትን ከምእተቐትሉ ሬድዮ ኤረና ካብ ጁባ ዝረኸበቶ ጸብጻብ የረጋግጽ።"} {"text": "ሰው ከወደቀ በኋላ ሌላ ተመሳሳይ ፈተና የማያዘጋጅ ሰይጣን ነው፡፡ ሰይጣን ሌላ የመውደቂያ ፈተና ነው የሚያዘጋጀው፡፡ ዓላማው ፈትኖ መጣል ነውና፡፡ መምህር ግን ከዚህ እጅግ በብዙ፣ እጅግ በሚሊዮን መለየት አለበት፡፡ ዓላማው ፈትኖ ማሳለፍ በመሆኑ፡፡ አንድ ተማሪ በአንድ ፈተና ሕይወቱ የሚፈተንበት ዘመን ሊያበቃ ይገባል፡፡ ዛሬ የተሳሳተውን ነገ የሚያርምበት ዕድል ማግኘት አለበት፡፡ እንዲያውም መምህሩ ከመፈተኑ በፊት ተማሪዎቹ እንዲጨብጡት የሚፈልገውን ዕውቀት ወይንም ክሂሎት መያዛቸውን በተለያዩ መመዘኛዎች እያገላበጠ ተማሪዎቹን መለካት አለበት፡፡ ፈተና ከዚያ በኋላ የሚመጣ ነው፡፡"} {"text": "በኬንያው ኔሽን ሚዲያ ግሩፕ በሚታተመው ታዋቂው ዴይሊ ኔሽን ጋዜጣ ላይ በአዘጋጅነት የሚሰራው በርናባስ ኮሪር በፃፈው ሃተታ በላቀ የአትሌቲክስ ስኬት ለአፍሪካና ለመላው ዓለም ተምሳሌት የምትሆነው ኢትዮጵያ በስፖርት የአስተዳደር ቀውስ መታመሷን አሳፋሪ ብሎታል፡፡ ኃይሌ ከዓለማችን የምንግዜም ምርጥ አትሌቶች ተርታ በግንባርቀደምነት ከሚያሰልፈው ስኬታማ የሩጫ ዘመኑ በኋላ ወደ ስፖርቱ አመራር ሲመጣ የዓለም አትሌቲክስ ማህበረሰብ ልዩ ጉጉት ማሳደሩን ያወሳው በርናባስ ኮሪር፤ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውስጥ ብዙ እንደሚሰራ ተስፋ እየተደረገ፤ በድንገተኛ የፖለቲካ አጀንዳዎች ከስልጣኑ የሚለቅበትን አጓጉል ግፊት ፕሮፌሽናል አሰልጣኞች፤ አትሌቶች እና የስፖርት አመራሮች መፍጠራቸውን የሚወገዝ ነው ብሏል። ተመሳሳይ ሁኔታም በኬንያ አትሌቲክስ እንደበሽታ መዛመቱንም አስገንዝቧል፡፡ ኃይሌ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ላይ የሚያልመውን ለውጥ ለማምጣት በቂ ጊዜ ያስፈልገው እንደነበር የጠቀሰው ፀሃፊው፤ ከሃላፊነቱ ለመልቀቅ ያሳለፈውን ውሳኔ ከመስዕዋትነት መቁጠሩ አስገርሞኛል ብሏል፡፡"} {"text": "ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2836 የላብራቶሪ ምርመራ መቶ ዘጠኝ (109) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኝባቸው ሰዎች ከ5 ዓመት እስከ 70 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ 61 ወንዶች እና 48 ሴቶች ናቸው፡፡"} {"text": "ብዙውን ጊዜ ደፋር፣ ጉልበተኛ፣ እልኸኛ፣ ዐዲስ ነገር የሚሞክርን ልጅ በቅርብ እርቀት ከመጠበቅ ይልቅ ከአደጋ ነጻ፣ ከጥል ነጻ፣ ከሽንፈት ነጻ(ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ሁሉም አሸናፊ ነው የሚል የሰነፎች ፉከራ አልበዛባችሁም)፣ ከሐዘንም ነጻ የኾነ ከባቢ ይፈልጉላቸዋል።"} {"text": "ፋሺስቶች ኢትዮጵያን በግፍ ወርረው አዳዲሶቹን ድርሰቶች ከማጥፋታቸው አስቀድሞ በኢትዮጵያ የትያትር ድርሰት ተስፋፍቶ ጥቅሙም ታውቆ ነበር። ይኸውም ሊታወቅ ከነ አቶ ዮፍታሔ ንጉሤ፣ ከነሐዲስ ዓለማየሁ፣ ከነ አቶ መልአኩ በጎሰው፣ ከሌሎችም ብልሆች ሁሉ ተደርሰው የነበሩት የትያትር መጻሕፍቶች ሥራቸውም ምሥጢራቸውም ብዙ ዓይነት መንገድ ያመለክት ነበር።"} {"text": "ኣብዚ መዘክር ቀዳማይ ሚኒስተር ኢጣልያ ናብ ኤርትራ ዝመደብዎ መገሻ ንክስርዙ ወይ ድማ እቲ ኣብ ሃገሮም ዘሎ ናይ ህልቂት ላምፓዱዛ ኣስከሬናት ምስኦም ተወሲዱ ኣብ ኤርትራ ብግቡእ ንክቕበር ሓቲቱ።"} {"text": ""} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "በሰላማዊ ትግል ውስጥ ሦስት ዓይነት አመፆች እንዳሉ ለፍርድ ቤቱ ያስረዳው አቶ እስክንድር፣ አንደኛው መሣሪያ ባልታጠቀ ሕዝብ የሚደረግ ሰላማዊ አመፅ ነው፡፡ ሌላው ደግሞ መሣሪያ በታጠቀ ኃይል ሕዝብን ሳይነካ ከመንግሥት ታጣቂዎች (ወታደሮች) ጋር ብቻ የሚደረግ አመፅ መሆኑን አስረድቷል፡፡ እነዚህ አመፆች በዓለም ደረጃ የሚታወቁና የሕግ ከለላ ያላቸው መሆናቸውንም አስረድቷል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ እስከ ዛሬ ድረስ የተደረጉ አመፆች ያለጦር መሣሪያ በሰላማዊ መንገድ ያለምንም የኃይል ዕርምጃ የተከናወኑ መሆናቸውንም አብራርቷል፡፡"} {"text": "ጃዋር..............እሱማ የኔ የማንነቴ ምልክት ነው...........ገና ምን አይተህ ባለ አደራ የሚሉትን፤ ከነመሪው እስክንድር እግሬ ስር ነው የማንበርክካቸው!!"} {"text": "ይህ አስተያየት ሲሰጥ መቀለ ሆነው ” እንዴት እዚህ እንደመጣሁ አልገባኝም” የሚል አስተያየት ሲሰጡ የነበሩት ስብሃት ይሰሙ ነበር። የሚገርመው ግን የትግራይ ተወላጅ የሆን የሚዲያ ሰዎችም ሆኑ ምሁራን ” እንዴት ነው ነገሩ” ሲሉ አልተሰሙም።"} {"text": "4.\tበሃገር ውስጥ ያሉ ተቃዋሚ የሚጠቀሙበት ስትራተጂ ህዝቡን በማሳመን ላይ ያነጣጠረ ሳይሆን የውጭ ኣገር ርእዮተ ኣለም ሊያምኑበት የሚችሉ መንገድ ተከትለው እየሄዱ ይገኛሉ:በተለይ ኣባሎቻቸው ጋዜጠኛ እንዲሆኑ በማድረግ ወይም ጋዜጠኞች በጎናቸው በማሰለፍ ጋዜጠኝነት እንደ መሳርያ በሚገባ እየተጠቀሙበት ነው:: ይህንን የተቃዋሚ ስትራተጂ ለኢህኣዴግ መንግስት ፈተና ይሆናል ብለው ኣይገምቱም ? መፍትሄው ምንድነው ይላሉ?"} {"text": ""} {"text": "(በኢየሩሳሌም, 02. maaliskuuta 2021) - የቀን ጅቡ ማነው፧ ገና አግሩ ሳይገባ በሶስተኛው ወር ላይ ሽህዎችን ሰብስቦ መስቀል ኣደባባይ መነጽር ድቅኖ ውሸታሙ ኣይኑ ላይ ታስታውሳላችሁ፧ ኣማርኛ ቋንቋ የማይገባን መስሎት የቀን ጅቦች ብሎ ሲጣራ ያለፍረት ብጅምላ ሲሳደብ ሲጨበጨበልት ታድያ ጅቡ ማነው ህዝቡ ህዝቡ ላይ ወራሪ ሰስቦ ሽዎች የገደለው የጂብ መንጋ ጠርቶ አጥር ኣስፈርሶ ተጋሩን ያስበላው ማነው፧ እኮ […]"} {"text": "በዚህ Martech Zone ቃለ-ምልልስ ፣ ለሜዝ ኢንስቲትዩት የንግድ ሥራ መሪዎችን እና ሥራ ፈጣሪነትን በማስተማር የሚረዳ የሙያ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ገበያ አዳሪ ሀስቲንግስን እንነጋገራለን ፡፡ ንግዶች አብረው የመጡትን የንግድ እና የሸማቾች ባህሪ ወረርሽኝ እና ፈረቃዎችን በማሸነፍ ረገድ ስለሚኖራቸው ተግዳሮቶች እና ዕድሎች እንነጋገራለን ፡፡ በ…"} {"text": "ይህ የፖለተከኞቹ ተግባር ምንም ለውጥ ሳያሳይ እነሆ ባለፉት ዓመታት እየተሞከሩ ለውጤት ያለበቁ መተባበሮችን የምንቃኘው የመተባበር ጥያቄው የሚነሳበት ወይንም ሥራው የሚጀመርበት ወቅትና ሁሉም የከሸፉባቸው ምክንያቶች ተመሳሳይነት፣ ሁሉም ወይንም አብዛኛዎቹ መተባበሮች ውስጥ የሚታዮት የተወሰኑ ሰዎች መሆን፣ ትንሽም ቢሆን ውጤት ያሳዩት የተከተሉት የተለየ መንገድ ወዘተ እነዚህን ለይተን ትኩረት አዎንታዊውንና አሉታዊውን ተግባር በመለየት ችግሩን ማወቅ የመፍትሄው ግማሽ አካል ነው እንደሚባለው ውጤታማ ህብረት እንዴት ማምጣት እንደምንችል መፍትሄ ለመፈለግ ስለሚበጅ ነው፡፡"} {"text": "ሰንሰለት አማራጮች 24 \"ረዥም ወርቅ የታሸገ ወይም አይዝጌ ብረት ከርብ ሰንሰለት ፣ 18\" ረዥም 14 ካራት የወርቅ ገመድ ሰንሰለት (ተጨማሪ $ 175.00) ፣ ወይም 18 \"ረዥም ባለ 14 ካራት ነጭ የወርቅ ገመድ ሰንሰለት (ተጨማሪ $ 175.00)። ተጨማሪ ሰንሰለቶች በእኛ ላይ ይገኛሉ መለዋወጫዎች ገጽ."} {"text": "በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን (1888 ዓ.ም.) ዓድዋ ላይ ድል የተመታው የኢጣሊያ ወራሪ ሠራዊት ከ40 ዓመት ቆይታ በኋላ በፋሺስቱ ቤኔቶ ሙሶሎኒ አማካይነት ኢትዮጵያን መውረሩና በተለይ በዓለም የተከለከለው የመርዝ ጋዝ በመጠቀም የኢትዮጵያን ሠራዊት በ1928 ዓ.ም. መፈታቱ ይታወሳል፡፡"} {"text": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሚሊየን ብር እና 35 ሚሊየን ብር የሚገመት የቢሮ ቁሳቁስ፣ 3 አምቡላንስ እና 2 መኪናዎችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አደረገ"} {"text": ""} {"text": "ግና በህይወት መኖር ትረጉም ካለ። በመሰቃየትም ትርጉም አለ። በመሞትም ትርጉም አለ። ትርጉሙን ፈልጓ ማግኘት ግን እንደ ሰውየው ሊወሰንና ሊለያይ ግን ግድ ይመስለኛል ። ኒቼ ለምን እኖራለሁ የሚለውን ካወቀ አንድ ሰው እንዴት እኖራለሁን ያውቃል ይላል። እኔ ግን በዚህ ቀመር መስማማቴን እርግጠኛ አይደለሁም።"} {"text": "ኣውሊዕ ተናዲ ኣላ! ተስፋ ኣሎና ኣባኻ ኣንታ መድሕን ህዝቢ ኪትቕንጥጦ ኢኻ ናይ ጥፍኣትና ሰርቢ ፍትሕን ደሞክራስን ተሓንጊጣ ርግቢ ኣውሊዕ ተናዲ ኣላ ዝኾና መዕለቢ! ገዛኢ ድያብሎስ ኣመና ጨኪኑ ንህዝብን ሃገርን ከዐኑ ሓሊኑ እናተጓዓዘ ብመደብ ወጢኑ ኣብ ሃገር ሰማእታት ዓዲ ናይ ጀጋኑ መዕለብ ርግቢድዩ ኣታ ገረብ ተሳኢኑ!? መዓስ ተተኺሉ’ሞ መዓስ ዝጸደቐ እዚ ዕቡይ መላኺ ህዝቡ ዚናዓቐ ኣይኮነን ንገረብ ሰብ"} {"text": "በየአዳራሹም ተበትናችሁ ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች እናንተም ወደ ልባችሁ ተመልሱና ከእናት ቤተክርስቲያን ጋር ቆማችሁ የዲያብሎስን ተንኮል ተቃወሙ። እናንተን ቤተክርስቲያን አልገፋቻችሁም ፣ቤተክርስቲያን አላሳደደቻችሁም ፣የገፏችሁም ያሳደዷችሁም ዛሬ እግዚአብሔር ከመቅደሱ ያሳደዳቸው ግፈኛ ሰዎች ናቸውና የእግዚአብሔርን ፍርድ ተረድታችሁ ወደ እናት ቤተክርስቲያናችሁ ለመቅረብ እናንተም ቃል ግቡና ከቅስፈቱ ትረፋ።"} {"text": "ትሕትና ማለት ብኃይሊ፡ ምሕረት፡ ጸጋ ፡ ጥበብን ፍቓድን እግዚአብሔር እንተዘይኮይኑ ከንቱ ምዃንካ ፈሊጥካ፡ ንርእስኻ ምትሓት፡ ዘይምዕባይን ዘይምኽራዕን እዩ። እትፈልጥ ከሎኻ..."} {"text": "ምንም እንኳን መለስ ዜናዊ ባለራዕይ ናቸው ቢባሉም እና ውርሳቸውም መቀጠል አለበት እየተባለ ቢሆንም፤ በፌስቡክ ጽሑፉ ጆሲ ራማናት ስለመለስ ውርስ ከጓደኛው ጋር የተነጋገረውን ይዘረዝራል:-"} {"text": ""} {"text": "ይባል የለ፡፡ በሬው ከጠዋት እስከ ማታ አርሶ አርሶ ደክሞት ቀስ ብሎ እያዘገመ ሲሄድ፣ ሲግጥ ያረፈደ ፈረስ ገሥግሦ ይደርስና ስለ እርሻው፣ ስለ ማሳው፣ ስንት ትልም እንደታረሰ፣ ምን እንደተዘራ፣ ምን እንደ ቀረ የሚያውቀውንም የማያውቀውንም እየጨማመረ፣ እያሣመረ፣ በል ሲለውምም አሂሂሂሂሂ በሚለው የፈረስ ሳቅ እያጀበ ዜናውን አዳርሶት ይጠብቀዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ንሃገር ምሕላይን ንዓመጽቲ ምእዛዝን ክልተ ዝተፈላለዩን ዝጻረሩን ኣርእስታት’ዮም። ንስለ ሃገር ብምባል ህዝቢ ኤርትራ ድሕሪ ናጽነት ዝኸፈሎም መስዋእትታት ካብ መጥን ንላዕሊ ብዙሓት’ዮም። ልምዲ ህዝቢ ኤርትራ ንሓድሕድ ሓለፋ ምሃብ ስለዝዀነ’ዩ ናጽነት ተረኺቡ ኸሎ ህዝቢ ንርግኣትን ዕቤትን ሃገሩ ኽብል ብዙሕ ዋጋታት ከፊሉ። ከምቲ ዝግባእ ናጽነት ምርካብ ማለት መስዋእቲ ምኽፋል ሓሊፉ፡ ብስራሕ ዝዕበየሉ መድረኽ’ኳ እንተነበረ፡ መስዋእቲ ምኽፋል ኣየቋረጸን። ሃገራዊ ኣገልግሎት ክእወጅ ከሎ ንኣብነት ብዙሓት ኣብ መሪሕነት ዝነበሩን ካልኦት ዜጋታትን ዕቃበታት’ኳ እንተነበሮም ንፖለቲካዊ ርግኣት ብምቕዳምን፡ ንሓሳብ ካልኦት ናይ ምስማዕ ባህሎም ንምኽባርን እቲ መደብ ተበጊሱ።"} {"text": ""} {"text": "ወርሒ ሚያዝያ ኣብ ዓውደ ኣዋርሕ ኤርትራ ብክልተ ኣንጻር ፍጻሜታት ክትዝከር ኢያ:: ኣብ 1993 ወርሒ ሚያዝያ ኣፍ ልብና ነፊሕና ነቲ ብቃልሲ ዘረጋገጽናዮ ናጽነት ብሕጋዊ መገዲ ብረፈረንዱም ኣድሚቕናዮ:: ነታ ቀያሕ ወረቐት ጉሒፍና ሰማያዊት ካርድ ኣብ ሳንዱቕ ብምእታው ልኡላውነትና ዘረጋገጽናላ ወርሒ ብሓበን ንዝክራ:: ሎም ዘበን ድሕሪ 12 ዓመት ድማ"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "እትዬ ጣይቱ በመሪነት ጸጋ ላሉ አገልጋዮች የመከሩትን ምክር ሁሌም አልረሳውም። እንዲህ የሚል ነበር፡- “ልጆቼ ሆይ በጉዞ ላይ ካለ አንድ መኪና ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ተሳፋሪ ቢቅም ቢጠጣ ምንም ማለት ላይሆን ይችላል፡፡ ሾፌሩ ቢቅምና ቢያጨስ ግን ጉዞ አይኖርም፡፡ ምክንያቱም መሪው ያለው በእርሱ እጅ ነው፡፡ “መሪው ከተመታ መንጋው ይበተናል” የሚለውም ወታደራዊ ስልት ከዚሁ ሐቅ የመነጨ ነው” አሉኝ። እትዬ ጣይቱ የተናገሩት ለአጭር ጊዜና በአጭሩ ቢሆንም መልዕክታቸው የያዘው አሳብ ግን ብርቱና የዕድሜ ልክ ነው፡፡"} {"text": "አንዳንድ ጊዜ በተቋማቱ እና በግለሰቦቹ የሚፈጸሙትን ስሕተቶች መናገር ሃይማኖቱን እንደ መድፈር፣ ለጠላት አሳልፎ እንደ መስጠት፣ ገመና እንደ ማውጣት እየተቆጠረ በመምጣቱ አልባሌ ሰዎች እና አልባሌ አሠራሮች የእምነት ተቋማቱን ምሽግ አድርገው የፈለጉትን እንዲያደርጉ ዕድል እየሰጣቸው ይገኛል፡፡\""} {"text": "ፋሽስት ጣሊያን በሰሜን መረብን ተሻግሮ በደቡብም ሙሉ ሃይሉን አንቀሳቅሶ ኢትዮጵያን ቅኝ ለማድረግና አርባ ዓመት ያረገዘውን ቂሙን ሊገላገል ክተት የማለቱን ቁርጥ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደተረዳ መስከረም 22 ቀን 1928 ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የጦርነት አዋጅ – ክተት ሠራዊት አወጀ። በተከታታይ ሳምንትም በየጠቅላይ ግዛቱ /ክፍለ ሀገራት/ የክተት ሠራዊት ነጋሪት ተጎሰመ…"} {"text": "ባጠቃላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የአንድ በሽታ መከላከያ መንገዶችን ቀጥታ የዓለም ጤና ጥበቃ ወይንም የምዕራብ አገሮች የጤና ፖስተሮች እንዳለ ከመጠቀም ባለፈ በኢትዮጵያ አንፃር ካለው ልማድ የበለጡ አደገኛ ሁኔታዎች አሉ ወይ? ብሎ ጠይቆ የምክር አሰጣጡን ሁኔታ መቃኘቱ ተገቢ ነው በማለት ጉዳያችን ሃሳቧን ታካፍላለች።"} {"text": "ሰማያዊ መርዓዊ ጐይታናን መድኃኒናን ኢየሱስ ክርስቶስ፡ ምስ ኣዲኡ ቅድስት ድንግል ማርያምን ኣርድእቱ ቅዱሳን ሓዋርያትን ኣብ ቃና ዘገሊላ ኣብ ቤት መርዓ ተረኺቡ ከምዝባረኸ ንምዝካር ካብ መጀመርታ ወርኀ ጥር ክሳዕ ምእታው ዓቢይ ጾም ዘሎ “ዘመነ መርዓዊ” ይበሃል።"} {"text": "አሜሪካ ሆኖ በ1981 ዓ.ም ኢትዮጵያ ውስጥ የከሸፈውን ኩዴታ በበላይነት ያስተባበረው የነጻ ኢትዮጵያ ወታደሮች እንቅስቃሴ አባል የነበሩት ሻለቃ ጌታቸው የሮም እውነተኛ ታሪካዊ ሰነድን መሰረት አድርገው በጻፉት“ፍረጅ ኢትዮጵያ ” በሚለው መጽሃፋቸው ገጽ 61 ላይ የዚሁ ድርጅት አባል የነበሩት ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ ኩዴታውን በአንድ በኩል ከሻዕቢያ እና ከነ ሜ/ጄኔራል መርዕድ ንጉሴ እና ሜ/ጄኔራል ፋንታ በላይ ጋር በሌላ በኩል ደግሞ ከኮሎኔል ተስፋዬ ወልደ ስላሴ ከደርጉ የደህንነት ሚኒስትር እና ከፕሬዝዳንት መንግስቱ ሃ/ማርያም ልዩ ረዳት ከነበሩት ከመንግስቱ ገመቹ ጋር እንዳስተባበሩት ተዘግቧል።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": ""} {"text": "ቅንኢ፡ ንመብዛሕትኦም ሰባት ሓደ ሓደ ግዜ ዝስምዖም ሓደ ነገር እዩ። ግን ኣዚኻ ቀናእ ምኳን ኣሸጋሪ እዩ። ንኽልቴኹም ንነብስኻን ነታ ምሳኻ ብሓባር ትነብር ዘላን።"} {"text": "“አሁን ባለችው ኢትዮጵያ የትግራይ ህዝብ የሚኖረው ድርሻና የሚጫወተው ሚና ምን መሆን አለበት? የትግራይ ህዝብ የስልጣን ዘመኑን በፀጥታ ሃይሎች ድጋፍ የሚያራዝም በየግዜው ከህዝብ እየተነጠለና በህዝብ እየተጠላ የሚሄድን የፖለቲካ ስርዓት ጠባቂና ተከላካይ ነው መሆን ያለበት? ወይስ ሌላ ምርጫ አለው? የትግራይ ህዝብ አሁን ባለው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ የሚወስደው የፖለቲካ አቋም ምን ይሁን? ብሎ መጠየቅ ይገባል። በሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦችስ ሕገ መንግስታዊ መብታቸውን የሚጥስ ፖለቲካዊ ስርዓት ጠባቂ ተደርጎ የተለየ ጥቅም የሚያገኝ ጠላት ተደርጎ ነው መታየት ያለበት ወይስ በዴሞክራሲና በእኩልነት ላይ ለተመሰረተ የህዝቦች አንድነት ፣ ለህዝቦች መብት መከበር ለትክክለኛ ፍትሕና ለፍትሃዊ ኢኮኖምያዊ ተጠቃሚነት በፊታውራሪነት የሚታገል ህዝብ ተደርጎ ነው መታየት ያለበት? ብለን እየጠየቅን መልሱን መፈለግ ይኖርብናል።”"} {"text": "የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የት ይሆኑ ይሆን በሚለው ላይ ወራት የዘለቀው ግምት አቧርቶ በ57 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለዩ በመደበኛ መንገድ ከተገለጸ ወዲህ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል፡፡ ቢሆንም የመለስ ዜናዊ የሙት መንፈስ በአዲስ አበባ እና በሌሎችም ዋና ዋና ከተሞች እና የገጠር መንደሮች አውራ ጎዳናዎች ላይ በተሰቀሉ ምስሎቻቸው ኢትዮጵያውያንን አጥብቀው የያዙበት እጃቸው የመላላት አዝማሚያ አላሳየም፡፡"} {"text": "ፌዴሬሽኑ ማንንም ኤርትራዊ ያላስደሰተ፥ ትርጕሙ ለሁሉም እንቆቅልሽ የሆነ ዱብ እዳ ነበር። አንድነቶች የተቀበሉት ውሕደቱን ሲያደናቅፍ ባለማየታቸው ነው። የኤርትራ ፓርላማ ፌዴሬሽኑ እንዲነሣ ሐሳብ ሲቀርብለት፥ የአንድነት አባላት ያሉት፥ “ለመሆኑ ምንድነው እሱ፥ አንድ ሆነን የለም እንዴ? ፌዴሬሽን የሚባለው ለአንድንታችን ገደብ ለመፍጠር የታቀደ ኖሯል ወይ? ኧረ ወዲያ ጣሉት” ነው።"} {"text": "የባለፉትን አስር ዓመታት የመዋዕለ ንዋይ ፍሰትን በጥልቀት ብንመለከት፤ በጣም በርካታ አፈጻጸም ችግሮችን በግልጽ ልናገኛቸው እንችላለን። ለምሳሌ ደቡብ ኮሪያን ብንወስድ የአገር ውስጥ ምርት ዕድገታቸውን ሰላሳ በመቶ አውጥተው ኢንቭስት አድርገው ያደጉት በአስር በመቶ ነበር። ኢትዮጵያ ደግሞ የአገር ውስጥ ምርት ዕድገቷን ሰላሳ ሰባት በመቶ የሚሆነውን ኢንቨስት ያደረገች ቢሆንም ዕድገቷ ግን አጥጋቢ የሚባል አይደለም አልነበረም። የግሉ ዘርፍ መር ኢንቨስትመንት ባሉት አፈጻተም ችግሮች እንኳን እያሉበት ከፍተኛ ዕድገት ካስመዘገበ የግሉ ዘርፍ ባነሰ ካፒታል ተሸለ ነገር መስራት ይችላሉ ማለት ነው።"} {"text": "አያይዘውም “ይህ ያሳለፍነው ዓመት ያሳየን ነገር ቢኖር ዓለማችን ምን ያህል የተገናኘች መሆኑን ነው፡፡ እጣችን እንዴት የተሳሳረ እንደሆነ አይተንበታል፡፡ የኔ አስተዳደር በዓለም ላይ ያለውን ትብብር መልሶ ለማጠንከር ፣ እንደ አፍሪካ ህብረት ካሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር መልሶ ለመገናኘት ቆርጦ መነሳቱም” ለዚህ ነው በማለት ተናግረዋል፡፡"} {"text": "የዞኒንግ ደምቦችን ወይም የዞኒንግ ካርታ፣ የአየር መብቶችን ማቋቋም፣ ወይም የታቀደ የክፍል ልማትን (Planned Unit Development, PUD) ማሻሻልን በሚመለከት ተገቢ መፍትሄ ለማግኘት ከZC ተቀባይነት ማግኘትን ይጠይቃል፣ በሌላ በኩል ልዩነቶች፣ ልዩ ምክንያቶች፣ እና ዞኒንግ በሚመለከት አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን ይግባኞች በዋነኝነት በBZA የሚታዩ ናቸው። BZA በተጨማሪ በተወሰኑ ድብልቅ የከተማ ስፍራዎች ላይ በሚገኙ የታቀዱ የቻንሰሪ ተቋማት ልማት እቅዶችን ልዩ ግምገማ ያካሂዳል።"} {"text": "እግዚአብሔር ንዮናስ ናብ ምስራቕ ካብ ዓዱ ንአረማውያን ዝኾኑ አሕዛብ ናብ ነነዌ ዓባይን ዋና ከተማ አሲራውያን ሰለስተ መዓልቲ ዝወስድ ክትዞራ ክሰብኽ ልኢኽዎ። አብዚ እዋን አብ ዝተገብረ አርከሎጅያዊ ኩዕታ ከም ዝሕብሮ ነነዌ 13 ትርብዒት ኪ.ሜ. እያ፥ ግን ምስተን አብ ከባቢ ዘሎ ሓዊስካ አርባዕተ ከተማታት 100 ኪ.ሜ. ትርብዒት የጠቓልል። አብዚ እንርእዮ እግዚአብሔር አብቶም ጸላእትና እንብሎም እውን ከም ዝልእኸና። ምሕረት አምላኽ ደረት የብሉን።"} {"text": "ነገር ግን እኛ ምንም ውሃ እንደሌለ ዛሬ እናውቃለን. እነርሱ 1972 ወደ 1969 እስከ ጨረቃ ሄዱ ጊዜ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ውሃ ባሕር በኩል ሄደ ስለ ስለዚህ እኛ ምንም ተነግሮናል. እርግጥ ነው ያለው ምክንያት ምንም ውኃ የለም የለም መሆኑን ነው. መጽሐፍ ቅዱስ ነገሮች በእርግጥ ምን ያህል በጣም ቀላል መንገድ ይገልጻል. ስለዚህ, እኛ ዘወትር መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ አለበት. ከዚያም መልሱን ያግኙ."} {"text": "እንደምታስታውሱት በየጊዜው ሳይሰለቸኝ የትግራይ ምሁራንም ሆኑ የወያኔ ትግራይ ታጋዮች የሚያውቁትን የወያኔ መሪዎች የገበና ማሕደር እና ድርጅቱ በሕዝቡ ላይ ያደረሰው መከራ እስካሁን ድረስ ያልተገለጠ ምስጢር ለታሪክ እንዲያስመዘግቡ ደጋግሜ ብጠይቅም፤ እስካሁን ድረስ በጣት የሚቆጠሩ ጥቂት ታጋዮች ወደ ፊት በመምጣት የሚችሉትን ለማጋለጥ ሞክረዋል። እነዚህ ምስጋና የሚገባቸው ቢሆንም ከሻዕቢያ ባልተናናሰ ብሔራዊ ወንጀል እና ሰብአዊ መብት የጣሰ ወያኔን የሚያክል ወንጀለኛ ድርጅት ብዙ ታጋዮች ካሁን በፊት ካነብብናቸው ምስጢሮች በበለጠ በብዙ መቶዎች የሚወጡለት መጽሐፍ ታትሞ ለታሪክ በተመዘገበ ነበር። አለመታደል ሆኖ አሁንም ለእኛ ባልገባን ምስጢር ሚስጢሮቹን በየጓዳቸው እና በየልባቸው አፍነው በመያዝ “የወንጀላቸው ተባባሪዎች ሆነዋል” (ይህ በጥቅስ የጠቀስኩት ቃል ከአመታት በፊት ተጠቅሜ በመጻፌ ከወያኔዎች ወቀሳ/ስድብ በኢመይል ድረሶኝ እንደነበር ትዝ ይለኛል)።"} {"text": "ፍርድ ቤት የበደል ስር የሚቆረጥበት ፤ ተበዳይ የሚካስበት፤ አጥፊ የሚቀጣበትና መንግስት ከህግ በታች መሆኑ የሚረጋገጥበት መድረክ ነው፡፡ ፍርድ ቤት ፍትህ ከረቂቅነት ከፍ ብላ የምትታይ ፣ የምትሰማ እና የምትዳሰስ ህልው መሆኗ የሚታወቅበት አደባባይ ነው፡፡ ፍርድ ቤት የሰለጠነ ህዝብ የኔ የሚለውን ህግ የሚያስከብርበት መሳሪያ ነው፡፡ ህይወቱ ፣ ንብረቱና የኔ የሚላቸው እሴቶቹ ሁሉ ጥበቃ ያላቸው ስለመሆኑ የሚተማመንበት ዋሱ ነው ፍርድ ቤት፡፡ የምትታሰረው ፣ የምትፈታው፣ ከአታላዮች ገንዘብህን የምታስመልስው፣ ስሜ አስጠላኝ ልቀይር ፣ ትዳር ከበደኝ ልፋታ ካልክ መሄጃህ ፍርድ ቤት ነው፡፡ ሞት የሚፈርደብህ፣ ቀሪ ዘመንህን በአንድ የተከለለ የቆርቆሮ ግቢ ውስጥ…"} {"text": "አንደኛ ፡ ቤተክርስትያኗ በህዝቡ ዘንድ ያላትን ማህበራዊ ተሰሚነት ማዳከምና የቤተ ከርስትያኗ መንፈሳዊ ጉዳዮች ሳይቀሩ በካድሬ በሚመሩ ህዝባዊ ጉባኤዎች እንዲወሰኑ ማድረግ"} {"text": "መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ሙታንንም ታናናሾችንና ታላላቆችን በዙፋኑ ፊት ቆመው አየሁ፥ መጻሕፍትም ተከፈቱ፤ ሌላ መጽሐፍም ተከፈተ እርሱም የሕይወት መጽሐፍ ነው፤ ሙታንም በመጻሕፍት ተጽፎ እንደ ነበረ እንደ ሥራቸው መጠን ተከፈሉ” (ራእይ 20፥12) የሚል ጥቅስን እናነባለን፤ ይህም እግዚአብሔር የእያንዳንዳችንን ሕይወት መዝግቦ እንደሚያስቀምት ማስረጃ ነው፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ከጋና ጋር በአዲስ አበባ ስታዲየም ወደ አፍሪካ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ለማለፍ የመጀመሪውን ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ቡድኑ ባረፈበት ኢትዮጵያ ሆቴል የተገኘችው ሶከር ኢትዮጵያ ከብሄራዊ ቡድኑ ግብ ጠባቂ ተክለማሪያም ሻንቆ፣ ከአምበሉ ዳንኤል ራህመቶ እና አጥቂው አሜ መሃመድ ጋር ስለጨዋታው እና መሰል ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ቆይታ አድርጋለች፡፡"} {"text": "በተጨማሪም ለወደፊቱ በኩባንያው ውስጥ ሁሉንም ትርፍ ለማቆየት እና ለባለ አክሲዮኖች ማሰራጨት ላለመሆን ሆስፒታሉ ወደ ትርፍ-አልባ ኩባንያ ይቀየራል ፡፡ ይህንን ለማድረግ በአከባቢው አጋር ከሚገኙ መራጮች 300 ያህል ፊርማዎችን መሰብሰብ አለብን ፣ የከተማው አስተዳደር በዜጎች ጥያቄ ካልተስማማ የዜጎች ውሳኔ ተደረገ ፡፡"} {"text": "የመረጥከው ርእሰ ጉዳይ ወቅታዊና የማህበረሰቡን የልብ ትርታ ያደመጠ ነው፡፡ በርግጥ እንዳንተ ያሉ ጸኀፍት የሚፈተኑበትና መክሊታቸውን የሚመነዝሩበት ትክክለኛ ወቅት እንደሆነ እረዳለሁ፡፡ህዝብ እንባውን ያነባል ቤተክርስትያንም በልጆቿ አዝናለች፡፡እውነት እግዛብሄርን እንፈራለን ኃጥያትንስ እንጠየፋለን የሞራል ክስረት ደርሶብናል እራሳችን ማየት አቶናል፡፡ ይህን አንተ ገለጽከው……."} {"text": ""} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ሓደ ግዜ ምስ ሓደ ሓው ነዕልል ነበርና። እቲ ሓው እናኣጉሮምረመ በቃ ከይነገልግል እኳ ዕድል ስኢና፣ ምስ ጸጋና ኢድና ኣጣሚርና ኰፍ ኢልና፣ እናበለ ብሓዘነ ተዛረበኒ። እዚ ቓላት እዚ ናይዚ ሓው ጥራይ ዘይኰነ ቡዙሕ ግዜ ደጋጊምና እንብሎ ዘረባ እዩ። እቲ ዘገርም ግና እዚ ምኽንይት እዚ ኣብቲ ብምልኣት ንኣገልግሎት ጸግኡ ዝሃበና ኣምላኽ ተቐባልነት ዘይብሉ ምዃኑ እዩ። ንኣምላኽ ንምግልጋል ኣፍደገ ተዓጽዩ ፈጺሙ ኣይፈልጥን እዩ። ኣብ ታሪኽ ድማ ኣይተረኣየን። እቲ ዝጸበና ኣብ ልብና እምበር ኣገልግሎት ኣምላኽ ስለ ዝተሳእነ ኣይኰነን። ሎሚ ንኣምላኽ ንምግልጋል ኣብ መድረኽ ምድያብ ወይ ኣብ ናይ ቤት ኣምላኽ ንጥፈታት ምውሳእ ጥራይ ኣይድልየካን እዩ። ዝረገጽካዮ ዝበለ ዓውዲ መንፈሳዊ ኣገልግሎት ምኻኑ ኣይትረስዕ። መንግስቲ ኣምላኽ ደረት ዝይብላ ሰፋሕ ምኻና ኣይንዝዘግዕ።"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "ሱዘን ራይስ፣ኣብ‘ዚ እዋን ምንስትር ወፃኢ ኣሜሪካ ኮይነን የግልግላ ንዘለዋ ወ/ሮ ሂለርይ ክልንተን ዝትክኣ ሕፅይቲ ክኾና‘የን ዝብል ትፅቢት ኣሎ። ንሰን ብፕረዚደንት ኦባማ እንተተመሪፀን፣ብሰኔት ኣሜሪካ እቲ ሹመት ክፀድቅ ኣለዎ።"} {"text": "“ቀጥተኛውን መንገድ ምራን። የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን፤ በሉ)።” (አል-ፋቲሃ 1፤6-7)"} {"text": "በትግራይ ክልል የነበረውን የጦር መሳሪያ ሁሉ በቁጥጥር ሥር አውለናል አሉ የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል። ዶ/ር ደብረፅዮን ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁንም የምንመርጠው የሰላም መንገድ ነው ካስፈለገ ግን የሚመጣብንን ሁሉ እንከላከላለን ብለዋል።"} {"text": "ብካልእ ወገን ኣብ ኢትዮጵያ መንግስቲ ዝካየዶ ምቁጽጻር ርኽባት ከም ናይ ቴሌፎን ዝርርብ ፡ ስለያ ናይ ኢንተርነት ርኽባት ውልቀ-ሰባት ኣብ ውሽጢ ሃገርን ወጻኢን ይጥቀስ።"} {"text": "ቁጥር 35-50፡- በቁጥር 35 ላይ ሁለት ጥያቄዎች ተነሥተዋል። ከዚያ ቀጥሎ ያለው ጽሑፍ በሙሉ እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ነው። የመጀመሪያው ጥያቄ «ሙታን እንዴት ይነሣሉ?» የሚል ሲሆን ሁለተኛው ጥያቄ ደግም «በምንስ ዓይነት አካል ይመጣሉ?» እነዚህን ጥያቄዎች በሰፊው እንደሚከተለው ይመልሳል።"} {"text": "ለማጠቃለል ያህል ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ስለ ሰራኸው ስራ በጣም አመሰግናለሁ፡፡ የድካምህን ዋጋ ባለቤቱ ይክፈልህ፡፡ ሌሎች ሰራዎችህንም አሁን የተወጠኑት ጨምሮ በተከታታይ እድታስነብበን በትህትና እመኛለሁ፡፡ ቅዱሳን አበውን የባረከ አምላክ አንተንና ቤተሰብህን ይባርክ፡፡"} {"text": "የጋዜጣው ርእስ Le marchand de la mort est mort «የዲናሚቱ ንጉሥ ሞተ» ይላል፡፡ ቀጥሎም «ብዙ ሰዎችን ከበፊቱ በተሻለ ፍጥነት ለመግደል የሚያስችል መንገድ በመፈልሰፍ ሀብታም ለመሆን የቻለው ዶክተር አልፍሬድ ኖቤል ትናንት ሞተ፡፡» ይላል፡፡ ከዚያም «እርሱ የሞት ነጋዴ ነበረ»ይለዋል፡፡"} {"text": "አቶ አዲሱ አረጋ የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተደርገው ተሹመዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኦዲፒ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው አቶ አዲሱ አረጋ የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ በመሆን ተሹመዋል። አቶ አዲሱ አረጋ የኦዲፒ ፅህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩትን ዶክተር አለሙ ስሜን በመተካት ነው የተሾሙት። አቶ አዲሱ አረጋ ከዚህ ቀደም የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) የገጠር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነበሩ።"} {"text": "ይህ ፈተና በቅድሚያ የደረሰብሽ ከቤተሰቦችሽ በመሆኑ የእምነትሽን ጽናት ለማየት የቀረበልሽ ፈተና መሆኑን መገንዘብ ይገባሻል፡፡ በመጽሐፈ ኢዮብ ‹‹ ዓለም ሁሉ ዞርኳት›. ያለው ጥንተ ጠላታችን ቤተሰቦችሽ በአንቺ ላይ እንዲነሳሱ እና የአካል ጉዳትም ጭምር እንዲያደርሱብሽ ያደረገው ፈታኝ (ዲያቢሎስ)መሆኑን ልታወቂበት ይገባል፡፡ ‹‹ ከእናንተ መከራን የሚቀበል ማንም ቢኖር እርሱ ይጸልይ››(ያዕ ፭፥፲፫) እንዳለው በቤተሰቦችሽ ላይም ሆነ በሌሎች ሰዎች ላይ ቶሎ ተስፋ ወደ መቁረጥ ሳትሄጂ ‹‹ የደረሰብኝ መከራ ለበጎ ነው›› ብለሽ ኅሊናሽን አሳምነሽ ከሁሉ በፊት ጸሎትን የሕይወትሽ አንድ ገጽታ አድርገሽ ልትጓዢ ይገባል፡፡"} {"text": "​ እዝም ክሌተ ምንቕስቕስ መንእሰያት ኤርትራ - / ንሓርነትን ንዯሞክራስን / ይኹን ካሌኦት ትካሊትን ማሕበራዊ መራኸብታትን ወሲኽካ፡ ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ውሽጣዊ ኩናት ኢትዮጵያ ከምዜተሳተፈ ዗ረጋግጽ ብዘሓት ሓቕታት ብመርትዖ ክግሇጹ ጸኒሖም እዮም።"} {"text": "እጅግ በጣም ወሲባዊውን ለማግኘት በሚሞክሩበት ጊዜ በማሸብለል ጊዜ ከማባከን የበለጠ መጥፎ ነገር የለም cartoon ገጸ-ባህሪያት እና ትዕይንቶች. ብዙ ብልት እና አህያ በዙሪያ እየበረሩ ፣ የትኞቹን መመርመር እንደሚገባቸው እንዴት ያውቃሉ?"} {"text": "የአንድ ድርጅት የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 26 ዋ 32 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood ከጉንግ ካውን ከተማ, ዞንሺንግ ሲቲ, ጂንግዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "አፍሪካ በቅኝ ግዛት ስር ውላ በምትማቅባቸው ዓመታት ኢትዮጵያዊው ካፒቴን አለማየው አበበ የ32 ዓመት ወጣት በነበረበት እ.ኤ.አ 1957 የDC-3/c-47 የንግድ አውሮፕላን አብራሪ ነበሩ፡፡"} {"text": "ሰማይና ምድር ሊሸከሙት ቀርቶ ሊሰሙት የሚከብዳቸውን ግፍና በደል ያደረሰ ድርጅት አፍቅረህ ወያኔ መሆንን ከመረጥክ ጥቁር ውሻ ውለድ፤ የኢትዮጵያ አምላክ ፍርዱን ይስጥህ፡፡ በአንተ ክህደትና በወያኔ መሠሪነት የተጨፈጨፉ አማሮች ደምና አጥንት መቆሚያ አሳጥቶ የይሁዳን መጨረሻ ይስጥህ፡፡ ዕድሉ ደርሶን መጪዋን ጠባብ ቀን ሁለታችንም ብንሻገር በሕዝብ ፊት የምናገረው ይህንን እውነት ነው፡፡"} {"text": "” ክቡር ፍርድ ቤት እናንተ አቅማችሁ በፈቀደ መጠን መብቴን ለማስከበር ጥረት አድርጋችኋል። ከልብ አመሰግናለሁ። ነገር ግን በእንደዚህ አይነቱ የአማተሮች የፖለቲካ ቲያትር የክቡር ፍርድ ቤቱ ውድ ጊዜ መባከን የለበትምና በፖሊስ እምቢተኝነት ሳልፈታ መቅረቴ ብቻ ለታሪክ ተመዝግቦ ወደሚቀጥለው ክርክር እንሸጋገር ” ብለዋል።"} {"text": "በተጨማሪም አንድ ሰው ፍርድ ቤት ሊዘርፍ ሲል በፀጥታ ሀይል ህይወቱ ማለፉን እና ቀሪዎቹ 5 ሰዎች ደግሞ መስከረም 7 ቀን 2011 ዓ.ም በተፈጠረው ሁከት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ህይወታቸው ማለፉን አስታውቀዋል።"} {"text": "ብርቱካን (ወይም ኦሬንጅ) ማለት የዛፍ አይነትም ሆነ በተለይ የዚሁ ዛፍ ፍሬ ማለት ነው። የሌሎች አትክልት ክልስ ሆኖ ከጥንት እንደ ለማ ይታሥባል። እርዝማኔው እስከ 10 ሜትር ድረስ ቢደርስም ዛፉ ትንሽ ይባላል፤ ቡቃያው እሾህ አለበትና ቅጠሎቹ ከ4 እስከ 10 ሳንቲሜትር ድረስ የሚዘረጉ እንደ ጥድም ወገን መቸም የማይረግፉ ናቸው። የፍሬው መጀመርያ ትውልድ በደቡብ-ምሥራቃዊ እስያ በህንደኬ፣ በቬትናም ወይም በደቡብ ቻይና ተገኘ።"} {"text": ""} {"text": "የሌዘር ጨረር እንቅስቃሴ ፍጥነት እንዲሁ አስፈላጊ ነገር ነው ፡፡ የጨረር እና የቁሳዊ መስተጋብር ሂደት ፣ የጨረር ጨረር ፍጥነት የጨረር እና የቁሳዊ መስተጋብር ውጤት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል ፡፡"} {"text": "የኢህአደግ ባለስልጣት ሲሰበሰቡ ፡ በአገር እና ህዝብ ጉዳይ ከማቶከር ይልቅ አብዛኛው ጊዜውን የሚያባክኑት: በከፍተኛ “የእንግሊዝ ቃላቶች ውድድር እና የአመራረጥ” ነው:: እንደ አዲስ ተማሪ፡ ስብሰባው “የእንግሊዝ ቃላቶች የውድድር መድረክ” ነው። ምንድነው ጥርት ባለ በቋንቋችን የማይወያዩና የማስረዱን????? 85% ህዝባችን በእርሻ ነው የሚተዳደረው በገጠር ነው የሚኖረው ይላሉ ግን መልእክቱን የሚያስተላሉፉት በእንግሊዝ ቋንቋ የተደባላለቀ!!!!"} {"text": "ባዶ ጭንቅላት ስድብ ይቀናታል፡፡ ባዶ ጭንቅላት ማገናዘብ ያንሳታል፡፡ ባዶ ጭንቅላት ማለት ግን መልካም ነው፡፡ ምክንያቱም ክፍት ቦታ አለው እና፡፡የነ ልጅ Mamush Tadesse ጭንቅላት ግን ልጋግ የተሞላ ነው፡፡ ክፍት ቦታ የለውም፡፡ምንም ስንኳ ብትመግበው ይተፋዋል፡፡ እንደ ጋሪ እየተነዳ መሄድ ይፈልጋል፡፡ እውነት እንዳይሰማ ተደርጎ በውሸት ተሞልቷል፡፡ ውሸት አብዝቶ ስለ ለመደ እውነት ሲቀላቀልበት አናቱ ስለሚታመም ውሸቱን አጥብቆ መያዝ መርጠዋል፡፡ እውነቱን ቀስ በቀስ መለማመድ እንዲችል /unlearning/ ውሸትን ማፅዳት ያስፈልገዋል፡፡ እንደ እብድ ድንጋይ መውገር እንጂ እውነቱን ለማወቅ ጊዜ ማባከን መስሎ ይታየዋል፡፡ ለምሳሌ ፡ ምኒሊክ እና ሀይለስላሴ ኦሮሞ ናቸው ፡፡የ ራስ ተፈሪ አባት ጉራጌ እና ኦሮሞ ሲሆኑ እናተቻአው ደግሞ ወ/ሮ የሽመቤት አሊ አባጅፋር ይባላሉ https://en.wikipedia.org/wiki/Yeshimebet_Ali፡፡ ብየ ብነግራቸው እነ ማሙሽ ታደሰ ባጠገባቸው ብሆን በድንጋይ ይወግሩኛል፡፡አሁን ግን በረኪና ይጠጡ እንጂ አንገናኝም፡፡በተመሳሳይ ሁኔታ የ ተፈሪ መኮንን ሚስት ያጎታቸው ልጅ ናቸው ቢባሉም የሚያብዱ ይመስለኛል፡፡ አጤ ምኒሊክ እናታቸው የ ሰው ቤት ሰራተኛ ናቸው ፡፡ብላቸውም ታንቀው ይሞቱ ይሆናል፡፡ እኔ ግን መረጃ ይዤ እስከተናገርሁኝ ድረስ ተጠያቂ አይደለሁም፡፡"} {"text": "ኣብ ሓደ ሓደ ኣጋጣሚታት ፡ስንክልና፡ ናይ ስነ ኣእምሮ ጥዕናን ስንክልና ኣእምሮ ኣገዳሲ ውሳኔታ ኣብ ናቶም ዝንባለ ምስ ህይወቶም ዝተኣኣሳሰር ንክገብሩ የጸግሞም።ኣብ ከምዚ ኣጋጣሚታት ብሕጊ ዓቅሞም ድሩት ኪኸውን ይግበር።እዞም ሰባት እዚኦም ሕጋዊ ሞግዚት ክህልዎም ይግባእ። ሕቶ ንጠለብ ዑቅባ ምውሳን እውን የጠቃልል።እዚ ድማ ኣገዳሲ ውሳኔትት ንኽገብሩን ምስ ናቶም ዝንባሌ ዝኸይድ ኣብ ናይ ዑቅባ ውሳኔ መስርሕ ክሳተፉን ኣሎውም ነቶም ስንክልና ዘለዎም ሰባት ብምትካእ ሞግዚት ዓቢ ተራ ኣለዎ።"} {"text": "መጽሓፍ ቅዱስ ከመይ ገይርካ ከም እተጽንዕ ኣብ ግምት ይእትው። ኣካልና ዓይንና ንጥቀመሉ ኢና ከም እውን ነፍስና ኣእምሮና ቃል ኣምላኽ ከነንብብ ከለና።ኮይኑ ግን መንፈስና ገና ጸለማት ከም ፍርቂ ለይቲ ክኸውን ይኽእል እዩ ትርጉም ናይቲ ቃል መንፈስ ቅዱስ ምግላጽ እንተ ዘይሂብና። መጽሓፍ ቅዱሳዊ ፍልጠት ጽብቕ ኣእምሮ ብርቱዕ ሓይሊ ዘለዎ ነፍሲ ጥራይ ከም ዘለካ እዩ ዘረጋግጽ።መንፈስካ ግና ዕውር ክኸውን ይኽእል እዩ።እግዚኣብሄር ሓቅታቱ ካብ ብልሕታትን መስተውዓልትን ይሓብእ እዩ ከም እውን ነቲ ትሕትና ዘለዎ ይገልጸሉ እዩ (ማቴ 11=25) ናይ ሰነ መሎኮት ምሁራት ዕውርነት ኣብ ዘመን የሱስ ዝነበሩ እቲ ዝነጸረ መረጋገጺ እዩ (1 ቆሮ 2=7-8)።"} {"text": "በፍትህ ጋዜጣ (ተጫነ ጆብሬ (የሀበሻው ጀብዱ መጽሐፍ ተርጓሚ : ከቼክ ሪፑብሊክ) : አርብ መጋቢት 7 ቀን 2004 ዓ.ም. :ቅፅ 5 : ቁጥር 179 : ገፅ 8:: ጥቂት ስለ “ሀበሻ ጀብዱ::) ላይ ያሠፈርከውን አስተያዬት አነበብሁት :: በጎ በጎውን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሣዬት ሞክረሃል :: ዞሮ ዞሮ አንባቢዎች በተለያዩ ዘመኖች የተፈጠሩ : ሕብር ያላቸው አመለካከቶች ይኖሯቸዋልና ያለመታከት ማብራሪያ ለማቅረብ ተግተህ ጣር : በርታ ::"} {"text": "ጣልያንን የአድዋው ውርደቷ ሲቆጫት ነው የኖረው፤ ያንን ውርደቷን እንዴት እንደምታራግፈው ስትመክር፣ ስትሠራና ስትፈጥር ኖረች፡፡ እኛ ደግሞ የአድዋን ድል ስናከብር፣ በድሉ ፌሽታ ስንጥለቀለቅ ከረምን፡፡ እኛ ዐርባ ዓመት ስለ አድዋ ስንዘፍን፣ እነርሱ ዐርባ ዓመት ውርደታቸውን ለማራገፍ ሲሠሩ ከረምን፡፡ ለኛ ጣልያንን ተወግዞ እንደወጣ ሰይጣን ተመልሳ የማትመጣ አድርገን ቆጠርናት፡፡"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "እጅግ የማከብርህ እና የምወድህ ዲ/ን ዳንኤል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ፡፡ለኛም እንደነዚህ አይነቶች መካሪ ወንድም እግዚአብሔር ያብዛልን፡፡በእድሜ በጤና ይጠብቅልን፡፡"} {"text": "ኢህአዴግ ራሱ ህገ መንግስቱን የመተግበር ችግር እንዳለበት ጠቁሟል፡፡ ከሦስቱ የመንግሥት አካላት አሰራር አንጻርስ ምንድን ናቸው ጉድለቶቹ? ለወደፊትስ ምን መደረግ አለበት?"} {"text": "“የነፃነት ምልክት የሆን ሕዝቦች በህገወጥ ዝውውር የማይመጥነን ድርጊት እያስተናገድን ነው” የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን March 3, 2021"} {"text": ""} {"text": "ኢኮሎጂ ኢኮኖሚን ​​፣ ኢኮሎጂን እና አካባቢያዊን ማስታረቅ እንደሚቻል ለማሳየት ያለመ ነው ፡፡ የ ለመጎብኘት ወደኋላ አይበሉ forums ኃይል እና አካባቢ እና ከ 20 በላይ አባላት ያላቸውን በጣም ንቁ ማህበረሰብ ይቀላቀሉ!"} {"text": "ተጠቃሚው የዚህ ድር ጣቢያ መዳረሻ በምንም መንገድ ከኤቢ በይነመረብ አውታረመረቦች 2008 SL ጋር የንግድ ግንኙነት መጀመሩን እንደማያመለክት ተገልጧል ፣ ይቀበላል ፡፡ በዚህ መንገድ ተጠቃሚው የድር ጣቢያውን ፣ አገልግሎቱን እና ይዘቱን የአሁኑን ሕግ ፣ ጥሩ እምነት እና ህዝባዊ ስርዓትን ሳይጥስ ለመጠቀም ይስማማል ፡፡ ድርጣቢያውን ለሕገ-ወጥ ወይም ለጎጂ ዓላማዎች መጠቀሙ ወይም በማንኛውም መንገድ ጉዳት ሊያስከትል ወይም የድር ጣቢያውን መደበኛ ሥራ ሊያደናቅፍ ነው ፡፡ የዚህን ድርጣቢያ ይዘት በተመለከተ የተከለከለ ነው"} {"text": "6. ናይ መወዳእታ ተጠቀምቲ ጥራይ። ካብ ዲጂታላዊ ቤት መሸጣ፡ ፍርያትን ንብረት ንኽትዕድጉ፡ ንስኻትኩም ናይ መወዳእታ ተጠቀምቲ ክትኰኑ ትግደዱ ኢኹም።. ገዚኦም ዝሸጡ፡ ክዕድጉ ኣይፍቀዶምን እዩ።"} {"text": "-'longpagewarning' => 'ማስጠንቀቂያ፦ የዚሁ ገጽ መጠን እስከ $1 kilobyte ድረስ ደርሷል፤ አንድ ጽሑፍ ከ32 kilobyte የበለጠ ሲሆን ይህ ግዙፍነት ለአንዳንድ ተጠቃሚ ዌብ-ብራውዘር ያስቸግራል። እባክዎን፣ ገጹን ወደ ተለያዩ ገጾች ማከፋፈልን ያስቡበት። ',"} {"text": "ኣብዚ ዛንታታት መጽሓፍ ቅዱሳዊ ንህጻናት ተዳልዩ ኮይኑ ብዝያዳ ድማ ብመልክዕ ስእሊ ዝቐረበን ከምኡ ውን ካልእ ትሕዝቶታት ዘለዎ ሰደቓ ሰንጠረዥ እንታይ ተማሂርካ ዝብልን ኣዝግኑኒ ከኣ ንህጻናት ዝጠቅም እዋናዊ ትምህርቲ ቀዳማይ ክፋል ቀሪባ ኣላ።"} {"text": "Virginia Mason Franciscan Health የፌደራል ሲቪል መብቶችን መብት የሚያከብር ሲሆን ሰዎችን በዘር፡ በቆዳ ቀለም፣ በዘር ሃረግ፣ በእድሜ፣ በኣካል ጉዳት ወይም በጾታ ማንኛውንም ሰው ኣያገልም።"} {"text": "ዋሕዚ ኤርትራውያን ናብ ስደት፣ ብደረጃ ዓለም ኣዛራቢ ኣብ ዝኾነሉ እዋን፣ ኣብ ወጻኢ ሃገራት ዝርከቡ ደገፍቲ ህግደፍ ድማ፣ ምስ ናይ ኤርትራ ዝወዳደር ጸጥታ፣ ሰላም፣ ርግኣትን ምዕባለን የለን ክብሉ ኣብ ባይታ ዘየለ ፕሮፖጋንዳታት ከጋውሑ’ዮም ዝስምዑ።"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": "የታሪክ ተማሪ ነበርኩ፡፡ ታሪክ በአጠቃላይ ይመስጠኛል፡፡ ማወቅ የምፈልገውን ያህል የአፍሪካ አካባቢያዊ ታሪክ አልተነገረኝም፡፡ ያንን ማስተካከል እፈልጋለሁ፡፡ እንግሊዝ ኤርትራን ከጣሊያን ነፃ ለማውጣትም ተዋግታለች፤ በ1941 እ.ኤ.አ፡፡ ቀጥሎ በመንግስታቱ ድርጅት ጥበቃ እንግሊዝ ኤርትራን አስተዳድራለች፡፡ በአሜሪካ ድጋፍ የመንግስታት ድርጅቱ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትዋሀድ አድርጓል፡፡ ብሪታንያም ይህንን ውሳኔ አስፈፅማለች፡፡ እንደሚገባኝ ያንን እኛ አልመራንም፡፡ ግን ተቀብለነዋል፡፡ የቅርብ ጊዜ ታሪክን በተመለከተ ሪፈረንደሙን ደግፈን ውጤቱን እንደማንኛውም የዓለማችን ሀገር ተቀብለናል፡፡ ይህን ተከትሎም የኤርትራ ነፃ መንግስትነት ታውጇል፡፡"} {"text": "ተጋዲሙ ነዚ ዕላል እዚ ብጎቦ እዝኑ ንዝሰምዕ ዝነበረ በዓል ቤት፣ ሚስተር ፕኖም ኣብ መንጎ እቲ ናይ ኣሓት ዕላል መሬትን ሃብትን ተቀርቒሩ፣ ክንዲ ግራት ሰማይ ዝኸውን መሬት እንተዝውንን ንሰይጣን ንባዕሉ እኳ ከምዘይምፈርሖ ሓሰበ። ካብዛ ግዜ’ዚኣ ኸኣ፣ ገሽላዕ መሬት ክውንን ካብ ዝነበሮ ክቱር ህንጥዩነት ንገዛእ ርእሱን ንሰይጣንን ድቃስ ከልአ። ሕልሙ ከይረኸበ ሕልሚ ኩልና ዘረከቦ ሚስተር ፕኖም ኣብ መወዳእታ፣ ክንድምንታይ መሬት ከምዘድልዮ ተፈጥሮ ባዕላ’ያ ወሲናትሉ። ክንዲ ቁመቱን ክንዲ ግዙፍን ኣብ እትኣክል መሬት፣ ሓመድ ኣዳም ለቢሱ። መስኪናይ ሚስተር ፕኖም!"} {"text": "ተጋቢዎች ጋብቻ ለመፈጻም ማስባቸውን እጅግ ቢዘገይ ጋብቻቸውን ለመፈጸም ከወሰኑበት ቀን ከአንድ ወር በፊት ለቆንስላ አገልግሎት ክብር መዝገብ ሹም ማስታወቅ ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ይህ ድንጋጌ በሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ሥርዓት የሚፈጻም ጋብቻን አይመለከትም፡፡"} {"text": ""} {"text": "እኔ ያላልኩትን ለምን እንዳልኩ አስመስለህ ትናገራለህ። ስለ ጸጋ ማስተማር ወደ ኃጢአት መገፋፋት ጨርሶ አይደለም። ሊሆንም አይችልም። አንተ እያስተማርክ ያለኸው ግን ከዚያ የተለየ ነው። አንዴ በክርስቶስ ከሆናችሁ ምንም ብታደርጉ ድነታችሁን አታጡም ማለት ስለ ጸጋ ማስተማር አይደለም። መጽሃፍ ቅዱስ የማያስተምረውንና የማይሰጠውን ዋስትና ለሰዎች እየሰጠህ ነው። ሰው ከዳነ በኋላማ መማርም ያለበት ስለ ጸጋ ነው። ጸጋው ግን ኃጢአትን ድል አድርጎ ለመኖር የሚያስችል ኃይል ነው እንጂ ጸጋ ማስተማር ማለት ምንም ብታደርግ ድነትህን አታጣውም እያሉ ወደ ኃጢአት ሰዎችን በተዘዋዋሪ መገፋፋት ማለት አይደለም። የትም ቦታ ጸጋው እንደፈለጋችሁ ብትኖሩም ድነታችሁን አታጡትም ብሎ አያስተምርም። ይሄ የአንተ እንጂ የጸጋው ትምህርት አይደለም።"} {"text": "እቲ “ዘተን ደሞክራስን ይዓንብብ” ብዝብል መድረኻዊ ጭርሖ ዝተበገሰ ሸነኽ ሰልፊ ደሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ብዕውት ውሳኔታት ሃገራዊ ዋዕላ ምእዙዝን ንሃገራዊ ጉባኤ ንምዕዋት ምስ ኤርትራዊ ሃገራዊ ኮምሽን ብዘይዝኾነ ቅድመ ኩነት ተሓባቢሩ ክሰርሕ ድልውነቱን ብድሕሪ ምርግጋጽ፡ ኣብ ኮምሽን ወከልቱ ኣቶ መሓመድ ኑር ኣሕመድን ኣቶ መኮነን ሃይለን መዚዙ ምስዳዱን ኮምሽን’ውን ነዚ ቅቡል ምውሳዱን የረጋግጽ።"} {"text": "የመስመር ላይ ውይይት ነፃ ቅድሚያ የታዘዘ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የመስመር ላይ ቪድዮ ቻት ነፃ አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ ለማሟላት ግምገማ የታዘዘ ነፃ የሚሰጡዋቸውን ያለ ምዝገባ ቅድሚያ የታዘዘ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የመስመር ላይ ቪድዮ ቻት"} {"text": ""} {"text": "ከላይ የተጠቀሱት ሶስት ሶስት ፈተናዎችን፣ መንታ መንታ አድርገን ልናያቸው እንችላለን። የመንግስት ፕሮፓጋንዳም ሆነ የሃይማኖት አክራሪነት የመጠንና የስልት ልዩነት ቢኖራቸውም፤ “እኛ የነገርንህን ሃሳብ የግድ መከተል አለብህ” በማለት የግለሰብን የሃሳብ ነፃነት ይጥሳሉ። የብሄር ብሄረሰብ ፖለቲካና የዘረኝነት ቅስቀሳም እንዲሁ፤ “የትውልድ ሃረግ እየቆጠርክ ተደራጅ” በሚል የሚያስገድዱ ናቸው። የአንድ ገዢ ፓርቲ ገናናነትና የፖለቲካ አሸባሪነትም እንዲሁ፤ “የመምረጥ መብት የለህም፤ ያዘዝንህን ፈፅም” በሚል የፈላጭ ቆራጭ መንፈሳቸው ይዛመዳሉ። በሌላ አነጋገር፤ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ናቸው።"} {"text": "አሁን በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ደረሰ የተባለው የጤና ችግር እንዴት ሊከሰት ቻለ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ፣ በገለልተኛ ወገን ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራ መከናወን እንደሚኖርበት ጠቁመዋል። ብቃት ያላቸው ገለልተኛ የሆኑ ባለሙያዎች ወደ ሥፍራው ተጉዘው ናሙናዎች ሰብስበው ጥልቅ ጥናት ማካሄድ ይኖርባቸዋል ብለው፣ ይህ ትልቅ ሥራ ነው ሲሉም አስረድተዋል።"} {"text": "ስለዚህ እኛ መጽሐፍ ቅዱስን የምናነበው መጽሐፍ ቅዱስ እኛን እንዲያነብ ነው። እናም በዚህ ምንባብ ወይም በዚያ ባህርይ ውስጥ በዚህ ወይም በዚያ ሁኔታ ውስጥ እራስን ለይቶ ማወቅ መቻል ጸጋ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው ለሁልም ፍጥረታት አይደለም ፣ ነገር ግን ለእኛ ፣ ለእናንተ ፣ ሥጋ እና ደም ላለን ወንዶች እና ሴቶች ፣ ስም ላላቸው ወንዶች እና ሴቶች ነው የተጻፈው። በመንፈስ ቅዱስ የተሞላው የእግዚአብሔር ቃል በክፉ ልብ ውስጥ ገብቶ ሲቀበል ነገሮችን በጭራሽ እንደ ነበሩ እንደበፊቱ አይተዋቸውም። የሆነ ነገር ይለወጣል። እናም ይህ የእግዚአብሔር ቃል ፀጋና ጥንካሬ ነው።"} {"text": "የአቶ አንዷለም አራጌ ባለቤት ዶ/ር ሰላም አስቻለውም በትናንትናው ዕለት ስናነጋግራት“ዜናውን አላዳመጥኩም ሰዎች ናቸው ደውለው የነገሩኝ። ስሙ ተጠርቷል ብለው ነው በደንብ አስረግጠው የነገሩኝ። እኔ ግን ከሰማሁ ወይም ካየሁ በኋላ ነው የማረጋግጠው” የሚል ምላሽ ሰጥታን ነበር ዛሬ ማምሻው ደውዬላት ነበር። እርሷ እስር ቤት ባለመሄዷ መረጃውን ከእህቱ እንዳገኘች ትገልፃለች።"} {"text": "ከዚህም በላይ እጅግ አደገኛ የሆነው መንገድ ይህንን ክፍተት በመጠቀም በክርስትያንና በሙስሊሙ ማህበረሰቡ መካከል ልዩነትን የሚፈጥሩና ለቁርሾ የሚዳርጉ አደገኛ ዝንባሌውች ከየአቅጣጫው እየተደመጡ መምጣታቸው የጉዳዩን አሳሳቢነትና አደገኛነት እንድንገነዘብ የሚረዳ አመላካች ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ በኢዴፓ እንዲዚህ ዓይነቶቹ አደገኛ ዝንባሌዎች ለጋራ ጥቅም ሲባል ምንጫቸውና ባለቤታቸው ማንም ይሁን ማን በሁላችንም የተባበረ ድምጽ ሊወገዙ እንደሚገባ ማስገንዘብ እንወዳለን፡፡"} {"text": "እንኳን የፖለቲካ ድርጅቶች ይቅርና የግለሰቦችም መስማማት ለአንድ አገር ሰላም እና ጤናማ ፖለቲካ ወሳኝ ነው። ትልቁ ጥያቄ የተስማሙበት ፍሬ ጉዳይ፣ በስምምነቱ መጽናት መቻል እና በተስማሙበት ልክ አብሮ መስራትና ለፊርማቸው ተገዢ መሆን ነው። በዚህ አጭር የለውጥ ጊዜ ውስጥ የኦሮሞ ድርጅቶች ስምምነት ተፈራረሙ እየተባላ ባለሥልጣናቱ እጅ ለእጅ እየተያያዙና ፎቶ እየተነሱ የዜና እወጃ ፍጆታን ሲያሟሉ አይተናል። ሰበር የስምምነት ዜና ባወጁ ማግስት በአደባባይ ሲወነጃጀሉ እና ገመድ ሲጓተቱ ማየትም የተለመደ ሆኗል። የአሁኑን ስምምነት የሚለየው የጠቅላይ ሚኒስትሩ በአካል መገኘት ይመስለኛል። ስምምነቱ እንደማይተማመኑ ባልንጀሮች በየወንዙ የመማማል ነገር? ወይስ ከልብ የመነጨ?"} {"text": "ወሃቢ ቃል ትካል ስደተኛታት ሕቡራት መንግስታት ዝኾኑ ዳንኤል ማክ-ኣይዛክ UNHCR እንትወሓደ ኣብ ሸውዓተ ክፍለ ግዝኣታት እታ ሃገር ውግእ ይካይድ ዋላ እንተሃለወ እውን ናብቶም ዝተፀገሙ ንምብፃሕ እናፈተነ እዩ ኢሎም።"} {"text": "አይ ስልኬ ላይ [recorder]አለኝ። ለሥራ ቃለምልልስ በማደርግበት ጊዜ [on]አደርገዋለሁ። የግል ስልኮችን አልቀርጽም። ብዙ ጊዜ ለሥራ መደበኛ የቢሮ ስልኮችን ነው የምንጠቀመው። ግን የግል ስልኬን ስጠቀም እቀርፃለሁ። የዚያን ዕለት እንዲያውም የቢሮ ስልክ ነበር ልጠቀም የነበረው፤ ግን ሌሎችም ልጆችም ስለጉዳዩ እያጣሩ ስለነበር ነው ስልኬን የተጠቀምኩት።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ፎር ፓይ ፐር የተሰኘው ሰው ከሆንክ ኳያን ፓርት ፐስ ለክፍልህ ቦታ ነው. የእርከን ቢራ በ $ 5 በፒን ማግኘት የሚችሉ ብዙ ቦታዎች የሉም. ባዶ ብርጭቆዎች በተጨማሪም ጣፋጭ ምግቦች ከበርካታ የቬጀቴሪያን እና የቪጋን አማራጮች ጋር ናቸው."} {"text": "የደን ቃጠሎ ሮያል ኮሚሽን የጋራ ብልፅግናው ለተፈጥሮ አደጋዎች ብሔራዊ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የማወጅ ስልጣን እንዲኖረው ምክረ ሃሳብ አቀረበ 30/10/2020 06:40 ..."} {"text": "በህንድ ፋይናንስ የተደረጉ የስኳር ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ደካማ መሆናቸው ተገለጸ በአሥራት ሥዩም፣ ኒውዴልሒ፣ ህንድ በሦስተኛው የህንድ አፍሪካ የትብብር ፎረም ቃል በተገባው..."} {"text": "የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት እና የኢትዮጵያ መንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት የጋራ ውል በመግባት አመታዊ በክብደት ላይ የተመሰረት የተሽከርካሪዎች ፈቃድ ማደሻ (መንገድ ፈንድ) ክፍያ በፖስታ ቤት በኩል ከግንቦት 2007 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰበሰብ መቆየቱ ይታወሣል፡፡"} {"text": "አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ያደረጋቸውን የድኅነት ጉዞና ድንቅ ድንቅ ተአምራት ዋጋ የተከፈለባቸው በመሆናቸው አባቶቻችን በሠሩልን ሥርዓት መሰረት በዐብይ ጾም ወራት ዘወረደ ብለን ጀምረን ትንሣኤ ብለን አስከምናከብርበት ድረስ ያሉትን ሰንበታት ለሰው ልጆች የተከፈለልንን ዋጋ እያሰብን እንማረዋለን፣ አንዘምራለን፣ እንጸልያለን፡፡ ከነዚህ ሰንበታት በ7ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ደግሞ ኒቆዲሞስ ተብሎ ተሰይሞ ይከበራል፡፡"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "የሊቢያ ሕዝብ፣ አምባገን መሪው የነበሩትን ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊን ከሥልጣን ለመገልበጥ አቅዶ፣ እአአ በየካቲትን 2011 ያቀጣጠለውን አብዮት ሰባተኛ ዓመት ነገ ሐሙስ እንደሚያስብ ተገለጠ።"} {"text": "ስነ ጥበብ ናይ ህዝቢ መስቲያትን ድምጺ ህዝብን ብዃኖም ኣገልገልቲ ህዝቢ እዮም። ስለዚ ስርሖም ክዝንግዑ የብሎምን። ናይ ኤርትራውያን ስነጥበባብዊያን ከምቲ ዝድለ ዘይምኻዱ ግን ኣብ ሕቶ ምልክት የታሓሳስበካ።"} {"text": "ተጫራቾ የጨረታ መነሻ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ከመወዳደሪያ ሰነዳቸው ጋር በታሸገ ፖስታ ውስጥ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ከተገለፀው ቀንና ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡"} {"text": "በ1997 ዓ.ም ገደማ ከአማን በላይ መተዋወቅ እንደጀመርን በየጊዜው እየተደዋወልን ለረጅም ሰዓቶች በስልክ እናወራ ነበር። ለሀገሩ ሰው ያለውን ሁሉ ዕውቀት የማካፈል ምኞት ስለነበረው አብዛኛውን ጊዜ የሚናገረው እርሱ ነው። እጅግ ሰፊ ትንታኔና ሐተታ ማቅረብ ይችል ነበር።"} {"text": "አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ የእኛ ደረጃ በቀዳሚ ግምገማዎች አሁን መራሔ በጣም የተለያዩ ልዩ በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ ለሚመጣ. አዳዲስ ግምገማዎች ላይ ጠቅ መገለጫዎ ጋር ሌሎች ምርቶች ነው ዘንድ ታገኛለህ ውስጥ የሚሰጡዋቸውን."} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "እኛ ቬኒስ ላይ ማጥፋት መውጣት የምንችለው እንዴት ነው የእኛ 10 ፍሎረንስ በ ባቡር ዝርዝር ከ ቀን ጉዞዎች? የቬኒስ በጣም የፍቅር አንዱ ነው እና ተወዳጅ መዳረሻዎች ጣሊያን ውስጥ. ቦዮች በሺዎች ተለይቶ ቀርቧል, ቤተ መንግሥቶች, እና የጎቲክ ቅጥ ሕንፃዎች. ቬኒስ እናንተ ከመቼውም ያያሉ በጣም ውብ ከተሞች እርግጠኛ አንዱ ነው. ይህ በጣም ውድ መካከል አንዱ ሊሆን ይችላል ቢሆንም. እርስዎ በአንድ ላይ አይደሉም ከሆነ አንድ ቀን ጉዞ የተሻለ አማራጮች መካከል አንዱ ሊሆን ይችላል በጠባብ በጀት."} {"text": "እነሆ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንደበተ ርቱዕ ጥዑመ ልሳን ሆኖ በትምህርተ ወንጌል ለደከመላቸው ወገኖች በቁጥር 50ኛ መልእክቱ «ወንድሞቻችን ይህ ሥጋዊ ደማዊ ሰው መንግሥተ ሰማያትን አይወርስምና ይህን አውቄ እነግራችኋለሁ፡፡»በማለት ይህ ሟች፣ ጠፊ ኃላፊ፣ ፈራሽ፣ በስባሽ ሥጋ በመቃብር ታድሶ ካተነሳ ሕያው ማሕየዊ መንፈስ ቅዱስን ገንዘቡ ሀብቱ እንዳያደርግ ያውቁ ዘንድ ሳይታክት ያስገነዝባቸዋል፡፡ ሞት ርስተ አበው ሆኖ ለሁሉ የሚደርሰው ይህ ኃላፊ ጠፊ ሥጋና ደም ተለውጦ የማይጠፋ ሕያው ሆኖ ለትንሳኤ ዘጉባኤ እስኪደርስ ነው ስለሆነም የሞትን ኃይል ኀጢአትን እንጂ ሞትን ሳንፈራ ትንሳኤ ሙታንን በጽኑ ተስፋ መጠበቅ ይገባናል፡፡ቅዱስ ጳውሎስ የትንሳኤን ሁኔታ ሲያስረዳ «ናሁ ኅቡአ ነገረ እነግርክሙ ፤ እነሆ ስውር ረቂቅ ሽሽግ አሁን የማይታወቅ ነገርን እነግራችኋላሁ፤የሰው ልጆች ሁላችንም ሞተን በስብሰን ተልከስክሰን የምንቀር አይደለም፡፡» «ወባሕቱ ኲልነ ንትዌለጥ በምዕር ከመ ቅጽበተ ዐይን በደኀሪ ንፍሐተ ቀርን፤በኋለኛው የዐዋጅ ቃል እንደ ዐይን ጥቅሻ ፈጠነን ከዚህ ተፈጥሮአችን ወደ አዲስነት እንለወጣለን፡፡» ብሎ ከአስታወሰ በኋላ የሦስተኛ ደረጃ ዐዋጅ በተነገረ ጊዜ ሙታን ከቁጥራቸው ሳይጐድሉ፤ አንዲት አካል ሳይጐድላቸው እንደሚነሡ ገልጦ ያስረዳል፡፡ ይህ ሓላፊ ጠፊ ሥጋችን የማይጠፋ የማያልፍ ሆኖ በመለወጥ ማለት ሕያው መንፈስ ቅዱስን ገንዘቡ፣ ሀብቱ በማድረግ ለዘለዓለም ሕይወት ይነሳል ማለት ነው፡፡ይህ ጸጋና በረከት ለሰው የተጠበቀው ጥንቱን ለሕይወት በፈጠረው ቸሩ አምላክ እግዚአብሔር ነው፡፡ ሰው ግን ከሕያውነት ኑሮው ወደ ሞት ጐራ ገብቶ ስለነበር በጥንተ ተፈጥሮ ታድሎት የነበረው በሕይወት መኖር ይመለስለት ዘንድ እግዚአብሔር ወልድ በተለየ ስሙ፣ በተለየ አካሉ፣ በተለየ ግብርና ኩነቱ /አካኋኑ ኹኔታው/ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ክሶ፣ ሙቶና ተቀብሮ በመነሳት እነሆ የዘለዓለም ሕይወትን በትንሳኤ ዘጉባኤ ያድለዋል፡፡"} {"text": "አንድ ቦታ ላይ ስለ ኢትዮጵያኖች የምግብ አሰራር፣ስለ የጋራ ሸማ ልብሳቸው፣ ስለጥልፍ ቀሚሳቸውና ቡሉኮአቸው የቤት ቁሳቁሳቸውና የጋራ በዓላቸው ሠርግና ሐዘናቸው ቀብራቸውና ለቅሶአቸው ጭፈራና ድግሳቸው ደቦና አፈርሳታ አንስተን አልፈን ነበር።"} {"text": "መድረክ ሰላማዊ ሰልፉን ትናንት የሠረዘው የከተማዋ የሰልፍና ሕዝባዊ ስብሰባዎች ዕውቅና ሰጭ አካል ለመድረክ በፃፈው ደብዳቤ በዕለቱ በከተማይቱ የተለያዩ ዓለምአቀፍ ስብሰባዎች እንደሚካሄዱ ገልፆ ለጥበቃ ይሠማሩ የነበሩ የፀጥታ ኃይሎች ዕጥረት ስላለ የግንባሩን ጥያቄ ማስተናገድ እንደማይችል በማስታወቁ መሆኑን የመድረክ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "የመፅሐፍ ዝግጅቱ ይዘት መረጣ በህወሃት ሥራ አስፈፃሚ ደረጃ ተለይቶ የቀረበ ሲሆን÷ በዋናነት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ያተኩራያል:- የለውጡ አመራሮችን ስም ማጥፋት"} {"text": "ናይ ሎሚ መደብ ህዝቢ ምስ ህዝቢ ንዓለም-ለኻዊን ሃገራዊን ሕጊታት ከምኡውን ኣብ ሞንጎ ክልተ ኣብ ዘይሰላም ሰይኲናት ዝርከባ ሃገራት፣ መሰል ቅዳሕ ከመይ ክትግበር ይኽእል? ካብ‘ዚ‘ከ ናበይ ኣንፈት ይከየድ? ዝብሉን ካልኦትን ከልዕል‘ዩ።"} {"text": "በማኅበረሰባችን ዘንድ ግብረ ሰዶማዊነት እየተስፋፋ ነው፡፡ ሕፃናትን መድፈር እየተለመደ ነው፤ ፍች የሰዓታት ዜና እየሆነ ነው፣ በወጣቶች ዘንድ ድንግልናን መጠበቅ ነውር እየሆነ ነው፤ ከዳቦ ቤቶች ይልቅ ጫት ቤቶች እየበዙ ነው፤ ጉቦ ማሳፈሩ ቀርቶ እየተወደሰ ነው፤ አሲድ በሰው ላይ መድፋት፣ ዓይን ጎልጉሎ ማውጣት፣ በቢላዋ የትዳር ጓደኛን ማረድ፣ ልጅን ቆራርጦ መግደል እውነት የሃይማኖተኛ ሕዝብ ጠባያት ናቸውን?"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 220W የ LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "እዚ ከምዚ’ሉ እንከሎ፣ ቀዳማይ ሚኒስተር ብሪጣንያ ደቪድ ካሜሮን ኣብ ህሉው ጸጥታዊ ኩነታት እታ ሃገርን ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃን ብዝምልከት ንምዝርራብ ኣብ መወዳእታ ዕለታት ናይዚ ወርሒ’ዚ ናብ ኢትዮጵያ ከምርሕ ምዃኑ ተፈሊጡ።"} {"text": "የደህንነት መነጽሮች ፣ መከላከያ የደህንነት መነጽሮች ፣ ለስላሳ ክሪስታል ንፁህ የአይን መከላከያ - ለግንባታ ፣ ለተኩስ ፣ ለላቦራቶሪ ሥራ እና ለሌሎችም ፍጹም ፡፡"} {"text": "* ይህ እንዲፈጠር የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶቸ አስተዋፅኦ እንዳለ ሆነ የቀድሞውን አስተዳደር ሲቃወሙ የነበሩ ነገር ግን አሁን መንግስትን የተለጠፉ ፖለቲከኞች፣ የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው መንግስታዊ ኃላፊነት የተረከቡ ባለሙያዎች፣ የዐቢይ አህመድን አስተዳደር ነባራዊ እውነታውን እንዳይረዳ አድርገዋል። ያልተገባ አፕሩቫል ሰጥተዋል።"} {"text": "የኢትዮጵያ መንግሥት ካለፈዉ ህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ በኦሮሚያ ክልል የሚካሄደዉን ሰላማዊ ተቃዉሞ ለማፈን ጭካኔ የተሞለባት ግድያ፣ እስራትና ንብረት ማዉደም ፈጽሟል ይላል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ረቡዕ ባወጣዉ መግለጫ።"} {"text": "} ልደቱን በዘር ያላደረገው እንበለ ዘር ያደረገው ስለ ምን ነው ቢሉ ቀዳማዊ ልደቱን ለመግለጽ። ከአምስት ሽህ አምስት መቶ ዓመት በኋላ ያለ አባት ከ እመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን ቅድመ ዓለም ያለ እናት ከአብ መወለዱን ያስረዳናል።"} {"text": ""} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በመቀጠል “ማስታወስ ማለት እነዚህ ነገሮች እንደገና አንዳይከሰቱ ማደረግ ማለት ነው ያሉት ቅዱስነታቸው ምክንያቱም አንድን ህዝብ ለማዳን ከታሰቡ የርዕዮተ-ዓለም ሀሳቦች ጀምሮ አንድን ህዝብ እና ሰብአዊነትን ማጥፋት ተገቢ የሆነ ነገር እንዳልሆነ የምንረዳበትን አጋጣሚ ስለሚከፍትልን ነው” ብለዋል። “ይህ የሞት ፣ የመጥፋትና የጭካኔ መንገድ እንዴት እንደሚጀመር በትኩረት መከታተል አለብን” በማለት አስጠንቅቀዋል።"} {"text": "ከዚህ በተጨማሪ ሁለት የስራ መሪዎች ድርጅቱ እና መንግስት የጣለባቸውን ሀላፊነት ወደጎን በመተው እና ሀላፊነታቸውን በአግባቡ ባለመወጣት ምክንያት ሙስና ሰርተው በመገኘታቸው የሥራ ውላቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል፡፡"} {"text": "” ያሳለፍኩት ጊዜ ትንሽ ከባድ ነበር። ከኢትዮጵያ ውጭ የተሻለ ህክምና ለማግኘት ብሞክርም ኮቪድ ገብቶ ሙሉ ለሙሉ የአውሮፕላን በረራ በመቋረጡ በፍጥነት አገግሜ ወደ ሜዳ እንዳልመለስ ህክምና ማግኘት አለመቻሌ እንቅፋት ሆኖብኝ ነበር። ያም ቢሆን ዝም ብዬ ቁጭ አላልኩም። ከጉዳቴ ጋር ያልተያያዙ ልምምዶችን እየሰራው ቆይቻለው። ያው ኮሮና በአጠቃላይ በዓለም የመጣ ስለሆነ 2012 ከባድ ጊዜ ነው ያሳለፍኩት። ፈጣሪ ይመስገን አሁን ደህና ሆኜ ወደ ሜዳ ተመልሻለሁ።"} {"text": "አንድ ቢሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት የሰንዳፋ ቆሻሻ ማስወገጃ የግንባታ ሂደት አሳታፊ፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ቢሆን ኖሮ የአከባቢውን ነዋሪዎች መብትና ተጠቃሚነትን በደንብ ማረጋገጥ ይቻል ነበር፡፡ ይህ ባለመሆኑ የሰዳፋ አከባቢ ነዋሪዎች በተቃውሞ መንገድ ዘጉ፡፡ በዚህ ምክንያት፣ የከተማዋ ፅዳትና ውበት ዳይሬከተር “ዳግም ላይከፈት ተዘግቷል” ያሉት የረጲ ቆሻሻ ማስወገጃ ዳግም ተከፍቶ ላለፉት 6ወራት ከአቅም በላይ ቆሻሻ ሲከመርበት ቆየ፡፡ ባሳለፍነው ግማሽ ዓመት ብቻ በአማካይ 150,000 ቶን ቆሻሻ በቆሼ ተጥሏል፡፡ “በግማሽ ዓመት ውስጥ ከቦታው አቅም በላይ የተጣለው ቆሻሻ ለተፈጠረው አደጋ እንደ ምክንያት ሊወሰድ አይገባም ” የሚሉ ሰዎች ይኖራሉ፡፡ ነገር ግን፣ ከባለፈው ዓመት መገባደጃ ጀመሮ ቆሻሻው በታቀደው መሠረት አዲስ በተገነባው የሰንዳፋው ዘመናዊ የቆሻሻ ማስወገጃ የሚጣል ቢሆን ኖሮ አደጋው ሲከሰት ነበሩ ከተባሉት 150 ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ በቦታው ስለማይኖሩ እንደ የብዙ ሰዎች ሕይወት አይጠፋም ነበር፡፡"} {"text": "በሀገራችን ውስጥ ለኦርቶዶክስ ክርስትና መስፋፋትና መደርጀት ትልቁን ሚና የተጫወቱት ሀገራዊ ቅዱሳን ካህናትና የሃይማኖት መሪዎች ናቸው፡፡ በተለይም በመካከለኛው ዘመን መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን በአንድነት ሁነው አብረው ሰርተዋል፡፡ ነገሥታቱና ካህናቱ አብረው የሰሩትን ያህል በመካከላቸውም አንዳንድ ከሃይማኖት ጋር የሚጋጩ ነገሮች እየተከሰቱ ሲያጋጩዋቸውና ሲያጣሉዋቸው ኑረዋል፡፡ በመካከሉም እርቅ እተፈጠረ የተለመደ ስራቸውን ሰርተዋል፡፡ ያለ ውህደታቸውም የመንግሥትና የቤተ-ክርስቲያኗ መስፋፋት በጥንካሬ ሊቀጥል አይችልም ነበር፡፡"} {"text": "ለድር ጣቢያው ለመተግበር በተለይም ጥቅም ላይ የሚውሉ የተጠቃሚዎች የግል መረጃን በማዋሃድ, በማስታወቂያዎች, በሌሎች ውስጥ የተካተቱ ይዘቶች እንደ አስፈላጊ ያልሆኑ ኩኪዎች ይባላሉ. እነዚህን ኩኪዎች በድር ጣቢያዎ ላይ ከማስኬድዎ በፊት የተጠቃሚዎችን ፈቃድ ማግኘቱ ግዴታ ነው."} {"text": "ኣብ ክሊዚ፡ ሰራዊት ኤርትራ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይን ንብረቱን ዝፍጽሞ ገበን፣ ስቓይ፡ ግህሰት ሰብኣዊ መሰላትን ቅትለትን፡ ብቐንዱ እቲ ስርዓትን ኣዘዝቲ ትካላቱን ዝሕተተሉ ኣብ ርእሲ ምዃኑ፡ ንኣገባብ ኣፈጻጽማ ናይቲ ተግባር ምርኩስ ጌርካ፡ ሃይማኖታውን ቦታውን መልክዕ ንምትሓዙ ዝግበር ንምፍልላይን ምግፋሕ ሽግራትን ዝካየድ ወፈራታት፣ ንጠቅሚ መለኽቲ ስርዓታት ዘገልግል ከምዝኾነ ምግንዛብ የድሊ። ጭካኔን ሕሱም ተግባራትን መለለዪ ውልቀ ጣባይ ናይ ደቂ ሰባት እምበር፡ ንህዝቢ፡ ንተወላዶ ናይ ሓደ ከባቢ ኮነ ንሃይማኖታት ዝውክሉ ኣይኮነኑ። ኣብ ኩሉ ፍጡር ወዲ ኣዳም ንፉዕን ሕማቕን፡ ግፍዐኛን ለዋህን ምህላዉ፣ ምርዳእ ዘጸግም ኣይኮነን። ብሓቂ ድማ ካብ ኣብራኽ ህዝቢ ኤርትራ ዝወጸ፡ ንነጻነትን ንሓርነት ህዝቢ ኣንጻር መግዛእቲ ዝመከተ፡ ብፍላይ ተጋዳላይ ዝነበረ ኣባል ሰራዊት ኤርትራ፡ ቅትለትን ግፍዕን ኣብ ልዕሊ ተጋሩን ኤርትራውያን ስደተኛታትን ፈጺሙ ክባሃል ከሎ፡ ኣብ ርእሲ’ቲ ጥልመት ሕድሪ ስዉኣት ምዃኑ፣ ክሳብ ክንደይ ልቢ ኩሉ ተቓላሳይ ከም ዝሰብር ዘንጊዑ፡ ልኡኽ መላኺ ስርዓት ጥራሕ ኮይኑ ምኻዱስ ኣነዋሪ ተግባራት ምዃኑ ክግንዘብ መተገብኦ።፡ ብእንጻሩ ሞት ብሞቱስ ምልካዊ ስርዓት ኣብ ምልጋስ ታሪኻውን ጀግንነታውን ቅያ ክሰርሕ ይሕተት ኣሎ። ይውዓል ይሕደር ግን፡ ገበነኛን ግፍዓኛን ኣብ ሕጊ ዝቐርበሉ፡ ዝተራሰን ዝተዘምተን ንብረት ተጻርዩ ናብ ዋንኡ ዝኾነ ህዝቢ ዝምለሰሉ ግዜ ርሑቕ ኣይክኸውንን እዩ።"} {"text": ""} {"text": "“የምታፈቅራት ታፍቅርክ!” ይሉት ምርቃት የሞኝ ፀሎት እየመሰለ ያስቀኝ ነበር... ምርቃቱን እጁ ላይ ያቀለልኩበት መድሐኒዓለም ቁልቁል እያየ እምባው ጠብ እስኪል ይስቅብኛል..."} {"text": "“አዲስ አድማስ” የተባለ ማኅበር መስራች የሆኑት ኪያራ ሚራንቴ ቅዱስነታቸው ተጨማሪ ሃሳብ እንዲያክሉበት በጠየቋቸው ጊዜ ቅዱስነታቸው እንደተናገሩት፣ ደስታ የሚገኘው በየዕለቱ ከምንማረው የሕይወት ልምድ መሆኑን አስረድተው፣ ይህን ለመማር ራስን ክፍት እና ነጻ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል። “ደስታን እንደ እግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ እኖርበታለሁ” ያሉት ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፣ ይህን ደስታ ሊወስድብኝ የሚፈልግ ክፉ መንፈስ ዘወትር ጥረት ቢያደርግም፣ እግዚአብሔር እጅግ አብዝቶ በነጻ ስለ ሰጠኝ እርሱ ራሱ ይጠብቀዋል ብለዋል። ሐዋርያው ጳውሎስ እንደሚለው ማድረግ የሚገባን ሕይወታችንን መጓዝ ያለብን መንፈስ ቅዱስ በሚያሳየን መንገድ መሆን እንዳለበት አስረድተው፣ ፍቅር፣ ደስታ እና ሰላም የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች መሁኦናቸውን አስታውሰዋል። “እግዚአብሔር ታላቅ ነው” ያሉት ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፣ መንፈስ ቅዱስ ከሁሉ የበለጠ ኃይለኛ በመሆኑ ለክርስትና ጉዟችን የሚያስፈልገንን ጉልበት ሳያቋርጥ ይሰጠናል ብለው፣ ሰላም የእግዚአብሔ ስጦታ እንደሆነ ሁሉ ደስታም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው ብለዋል።"} {"text": "9/ ወላጆቻቸው የሞቱባቸው ማሳደጊያ እና መንከባከቢያ ማዕከል ”ሕፃናት አምባ” በሁሉም ክፍለ ሀገሮች ተመስርቶ እናት አባት የሞቱባቸውን በተለይ ባለፉት 24 ዓመታት ቁጥራቸው በመቶ ሺዎች የሆኑትን ሕፃናት ወደ ማዕከሉ አስገብቶ ኃላፊነት የሚሰማቸው ትውልድ ማፍራት ይቻል ነበር።የማዕከሉም አስተዳደር በባለሥልጣን ደረጃ ተዋቅሮ ኢትዮጵያውያን በወር ከደሞዛቸው እያዋጡ በርካታ እናት አባት ያጡ ሕፃናትን ሕይወት መታደግ ይቻል ነበር።ኢህአዴግ ማዕከሉ የነበሩ ሕፃናትን የደርግ ልጆች ብሎ በምሽት እንዳባረራቸው እና ማዕከሉን አንዴ የካድሬ ማሰልጠኛ ሌላ ጊዜ የግብርና ማሰልጠኛ እያደረገው መሆኑ ይታወቃል።"} {"text": "የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማህበር ስራ አስኪያጅ ዶክተር ነጋ ናማጋ በበኩላቸዉ፣ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት መዉደቁን አምነዉ፣ አንድ በቅርቡ የተካሄደ አንድ ጥናት፣ ለትምህርት ጥራት መጉዋደል አንዳንድ የመንግስት ተቋማትንም ሃላፊ እንደሚያደርግ ጠቅሰዋል።"} {"text": ""} {"text": "ንግዳማዊ እንግዶት ብዝምልከት ክሳብ 200 ሰባት ንምእንጋድ ዘሎ ፍቓድ ከም ዘለዎ ይቕጽል። በብሰለስተ ጉጅለታት ኮሮና ብምምዳብ ክሳብ 600 ሰባት ክእከቡ ይከኣል ኢዩ፡ ኩሎም ግና ኣኣብ ቈወምቲን ዘዝተመልከተሎምን መናብርን፡ እተን ጉጅለታት ኮሮና ድማ ከካብ ነንሓድሕደን ከክልተ ሜትሮ ክረሓሓቓ ኣለወን። ኣብ ከምዚ ዓይነትን ተመሳሳልን እንግዶት ብኣአንገድቲ ክማላእ ዘለዎ ስጒምቲታት ከምኒ ርሕቀታት ኣብ መንጐ ካብ ሓደ ቤት ንዘይኰኑ ተሳተፍቲ ንምሕላው ንተሳተፍቲ/ነባሮ ቈወምቲን ዝተመልከተሎምን መናብር ከንብሮም ኣለዎም። ንዝተፈላለዩ ሰባት ካብ ዝተፈላለዩ ንኡሳን ዞባታት ዘሳትፍ እንግዶታት ክሰጋገር ወይ ክስረዝ ይግባእ።"} {"text": "ነታቸውን አልተረዱትም፤ ፖለቲካ ምን እንደሆነም አላወቁም፤ የፖለቲካ ሥራ የሚሠራ ሰው መነሻውም መድረሻውም ሕዝብን ማገልገል ነው” ብለዋል፡፡ አንድ ሰው ወደ ፖለቲካ ሲገባ ሕዝብን ሊያገለግል ሲያስብ መሆን እንዳለበት የሚገልጹት ምሁሩ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ግን “ሕዝብን እያገለገላችሁ ነው?” ተብለው ቢጠየቁ መልስ የላቸውም ብለዋል። እንደ ምሁሩ ማብራሪያ አሁን ያሉት ፖለቲከኞች በተፈጥሯቸው ክፉዎች ሆነው ሳይሆን ቀደም ሲል የተቃኙበት ቅኝት ግራ ቅኝት ስለሆነ ነው።"} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "በሰሜን ዉድስቶክ, ኒው ሃምፕሻየር የጠፋ ጎርፍ ሸለቆ እና ቋድ ዋሻዎች በሞቃታማ የበጋ ቀን ውስጥ የቀዝቀዝ እፎይታ እንደሚሰጡ እርግጠኛ ናቸው. ይህ ጥቁር ድንጋይ በእናት እራት እጅ ለ 300 ሚሊዮን አመታት ተቀርጾ እና ቅርፅ ተደርጓል. በበረዶ የተሸፈኑ ሸለቆዎች, ረዣዥም ግድግዳዎች ያሉት ጉድጓዶች እና የፍሳሽ ፏፏቴዎች በሰዓትዎ ረጅም ርቀት እና በራስዎ የሚመሩ ጉብኝቶች በተፈጥሮ ኃይሎች ከፍተኛ አድናቆት ያስከትልዎታል. በማእከላዊ የአየር ማቀዝቀዣ ማእከል ቀን ውስጥ የውኃ መውረጃ ቀዝቃዛ አይመርጡም? ለትራክ ምርጥ ጀብድ, በአንድ ምሽት የሚነካ የጎን መጓዝ ጉብኝት ላይ ቦታዎን ይያዙ. የሜዲዝ ሸለቆ ማቆሚያ ከግንቦት እስከ ጥቅምት አጋማሽ ክፍት ነው (የአየር ሁኔታ ሁኔታ ይፈቅዳል)."} {"text": "‹‹ስለ ካሴቱና ስለፕሮግራሙ የምሰጠው አስተያየት ባይኖረኝም ክሊፑ በጣም አሪፍ ነው፤ የሠሩት ልጆች መመስገን አለባቸው፡፡›› – የፊልም ባለሙያ ቴዎድሮስ ተሾመ (አዲስ አድማስ)"} {"text": "በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ከ20 በላይ ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች በግብዓት እጥረት፣በውጭ ምንዛሬ እና በሌሎች ችግሮች ምክንያት ሊዘጉ እንደሆነ የአዲስ አበባ ኢንዱስትሪ ቢሮ ለአዲስ ማለዳ አስታወቀ።"} {"text": "የኢኮኖሚስት ምሁሩን ዶ/ር ፀሀይ ብቻ ሳይሆን፣ የወያኔን መንግስትም የሚደግፉ ፈላስፋዎች ነን ባዮች በሙሉ ባለፉት ሃያ ሶስት ዐመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ተዓምር እንደተፈጠረ ነው ለማሳመንና፣ የኢኮኖሚው ዕድገትም ምን እንደሚመስል ሊነግሩን የሚሞክሩት። በዚህ የምሁር ስማቸውና አቀራረባቸው የአንዳንድ የዋህ ኢትዮጵያውያንን ልብና ምንም ስለ ኢኮኖሚ ዕድገት ዕውቀት የሌላቸውን ሰዎች ቀልብ ለመሳብና ለማሳመን ሳይሞክሩ አልቀረም። እንዲዚህ ዐይነቱ ምሁር ቴለቪዢን ላይ ወጥቶ „ኢኮኖሚው አድጓል“ ብሎ የምስራች ሲነገርን ግራ ይጋባ የነበረው ወደ ማመን መጠጋቱ አይቀርም። በእርግጥም ላልተማረ ወይም በቂ ኢንፎርሜሽን ለሌለው ሰው የህንፃዎችን ጋጋታ፣ የሆቴል ቤቶችን መሰራትና፣ በመኪና የሚንፈላሰሰውን ሰው ሲያይ በእርግጥም እንደዚህ ዐይነቱ በአንድ አካባቢ አሸብርቆ መታየት የኢኮኖሚ ዕድገት ሊመስለው ይችላል። በዚያውም ልክ ቆሻሻንና ደሀን ማየት በተለመደበትና ይህም እንደ ባህል ተደርጎ በሚወሰድበት አገር ይህ የተፈጥሮ ህግና ግዴታ መስሎ የሚታየውና በዚያውም የሚኖሩ በአፈጣጠራቸው የተረገሙ ናቸው ብሎ ሊያስብ ይችላል። ይህንን ዐይነቱን የተዛባ አመለካከትና ዕምነት ራሳቸው በአንድ ወቅት ሶሻሊስት ነን ብለው ሲያጨንቁን ከነበሩትና ህዝባችንን እንደቆሻሻ ወደ ማየት ከቀረቡትም አፍ የሰማንበትም ጊዜ ነበር። ሀብት ዘርፎ ማግኘትና በኑሮ መንደላቀቅ በአንድ ወቅት ነቃሁ የሚለውንም አስተሳሰብ እንደሚለውጥ የታዘብንበት ጊዜ አለ። ያም ሆነ ይህ፣ እንደዚህ ዐይነቱን የጥቂቶች የብልግና ዕድገት ከኃይልና ሀብትን ከመመዝበር ጋር የተያያዘ መሆኑን በፍጹም የማይታየው ጥቂት አይደለም‘። እንደዚህ ዐይነቱ ዕድገት በሳይንስና በቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረተና በሰፊ የምሁራዊ ኃይል ተደግፎ በየጊዜው እየተሻሻለ የሚንቀሳቀስ ሳይሆን ልክ አሸዋ ላይ እንደ ተሰራ ቤት አንድ ጊዜ በሚነሳ አውሎ ነፋስ በቀላሉ ተጠራርጎ እንደሚወሰድ የማይታያቸው ብዙዎች ናቸው።"} {"text": "ለዚህም ነው ከቅሪተ አካል ነዳጆች ነፃ የሆኑ ቁሳቁሶችን ፣ በተጠናከረ የሙቀት ባህሪዎች ፣ በአምራች ኃይል ቆጣቢነት ቀስ በቀስ ማምረት ያለብን ለዚህ ነው። በአጠቃቀሙ ዑደት መጨረሻ ላይ በመገንባቱ ወቅት የእነዚህን ቁሳቁሶች እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውሉ በሚያመቻቹበት ጊዜ የማዕድን ጥሬ ዕቃዎችን (ሸክላዎችን ፣ ወዘተ) በተቀነሰ ቅናሽ ውጤት ፡፡"} {"text": "አንድ ቀን መነከሳዪያቱ ተሰባስበው ‹እንዴት ከእኒህ እማሆይ ጋር ለዚህን ያህል ዘመን አብረሽ ለመኖር ቻልሽ? እንዴትስ ታገሥሻቸው? እንዴትስ መሮሽ ጥለሽ አልወጣሽም? ሲሉ ጠየቋት፡፡ ወለተ ጴጥሮስም ‹ንብ ታውቃላችሁ? እኒህ እናት ንብ ናቸው፡፡ ከእርሳቸው የሚገኝ ብዙ ዕውቀት፣ ብዙ ጥበብ፣ ብዙ ልምድ፣ ብዙ ታሪክ፣ ብዙም ጸጋ አለ፡፡ ነገር ግን እናንተ መናደፋቸውን ብቻ ነው የምታዩት፤ ስለዚህም ማሩን ከእርሳቸው ልትቆርጡ አልቻላችሁም፡፡ ንብ ትናደፋለች፣ ነገር ግን ማር የሚገኘው ከምትናደፈው ንብ ነው፡፡ የማትናደፈው ዝንብ ቆሻሻ እንጂ ማር የላትም፡፡ እኔ ግን ከንብ ጋር እንዴት እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ ከንብ ጋር እየኖርኩም ማሩን እቆርጣለሁ› አለቻቸው ይባላል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከአገባቡ ይሆናል ብየ እንዳሰብኩት “ፋደት” ውሻ ሲመጣባት ፈሷን በመፍሳት የምታስመልሰው ቀበሮ ናት።የፈለገ ጉልበታምና ደፋር ውሻ ቢሆን ሮጦ ከጠገቧ ሲደርስ ይመለሳል እንጅ አይነክሳትም።በሌላ በኩል በመጥፎ ጠረን የምትታወቀው ጥርኝ የምትባል በህይወት እያለች የምትጠነባ እንስሳ አውቃለሁ።"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": ""} {"text": "ይህ ድርጅት በስንዴም ቢዝነስ ውስጥ ከፍተኛውን ሕገወጥ ስራ እንደሚሰራ ይታወቃል። የስንዴም መጋዘኑ ተፈልጎ መወረስ አለበት። ዶላር ራሱ የሚፈቀድለት በስልክ ትእዛዝ ነው። ከጀርባው ያሉ ባለስልጣናት ሊጠኑ ይገባል። ሰሞኑን በቁጥጥር ስር ውሎ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ውሳኔ መሰረት ፡ ተወርሶ መከፋፈል የጀመረው ህገ ወጥ ዘይት ባለቤት የሆነው አፍሪካ ሃ/የ/የግል ማህበር ፡ መሆኑንና የተከሰተውን የዘይት እጥረት ምክንያት ድርጅቱ ዘይት እንዲሸጥላቸው የሸማቾች ማህበራት ድርጅቶችና ግለሰቦች ወደ አከፋፋይ ድርጅቱ አፍሪካ ሃ/የተ/የግ /ማህበር በመሄድ ቢጠይቁም ያገኙት የነበረው መልስ የውጭ ምንዛሪ ስላጣን መግዛት አልቻልንም፤ ከወደብ አልተነሣም፤ መንግስት ሁኔታዎችን አላመቻቸልንም የሚል እንደ ነበር ገልፀዋል። – ሆኖም ግን በድርጅቱ መጋዘን የፓልም ዘይት ሲወርድና ሲራገፍ፤ እንዲሁም ከመጋዘኑ በአሳቻ ሰዓት ወደ ተለያዩ አካባቢዎች እየተጫነ ሲጋዝ በተከታታይ ማየታቸውንና ድርጊቱ አግባብ አለመሆኑን በመረዳት ለክፍለ ከተማው መጠቆማቸውን ገልፀዋል፡፡ – ይህ በእንዲህ እንዳለ የአፋሪካ ሃ/የተ/የግ/ማህበር ለንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የኢኒስፔክሽን እና ርጉላቶሪ ዳይሬክቶሬት በቀን 01/06/2013 ከላከው ሪፖርት መረዳት እንደሚቻለው ድርጅቱ በጥር ወር ብቻ በአቃቂ ቃሊቲ እና ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተሞች ባጠቃላይ 1,846,532 ሊትር ፓልም ዘይት ማከፋፈሉን እና በመጋዘኑ የሚገኘው 14,003 ሊትር ብቻ በመሆኑ 3,552,376 ሊትር ፓልም የምግብ ዘይት ወደ አገር ውሥጥ ለማስገባት እንዲፈቀድለት መጠየቁን ያሳያል፡፡ ተጨማሪ ዘይት ማስገባት እንዲችል ዶላር እንዲፈቀድለት አመልክቶ ነበር ።በድርጅቱ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ሳዳም ሁሴን መሐመድ ተፈርሞ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተላከው የምግብ ዘይት ሪፖርት በራሱ ዘይት አስመጪው ድርጅት መንግስትን"} {"text": "አቶ ጌታቸው ይህንን ቢሉም ዜናውን ያተመው ሪፖርተርም ሆነ ከሪፖርተር ዜናውን ወሰደው ያሰራጩና ያነበቡ ሚዲያዎች ማስተባበያ ስለማውጣታቸው ይህ እስከታተመ ድረስ አልታወቀም። አቶ ጌታቸው ዜናውን ባያርሙትም አውሮፓ ህብረትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ሊያወጡ እንደሚችሉ ግምት ነበር። ይሁን እንጂ ዛጎል አቶ ጌታቸው ጋዜጣውን ሳይጠብቁ እርምት ያሰራጩት ይህንኑ ስመተው ነው። ሪፖርተር በፊት ለፊት ገጹ ዜናውን ማተሙ ይፋ እንደሆነ በሶሻል ሚዲያዎች የዜናው ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖ ውሎ ነበር፤"} {"text": ""} {"text": "ድር ጣቢያውን የሚጠቀም እያንዳንዱ ሰው በዚህ የግላዊነት ፖሊሲ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም ህጎች ይቀበላል ፡፡ የድር ጣቢያው ባለቤት በዚህ ሰነድ ላይ ለውጦችን የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው።"} {"text": ""} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ፕረዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንደገፍቲ ናዚን ኩ.ክላክስ.ክላንን ጨካን ገበነኛታት ክብሉ ትማሊ ሶኑይ ኮኒኖምዎም ኣለው።ዝሓለፈ ቀዳም ኣብ ክፍለ ግዝኣት ቨርጂኒያ ከተማ ሻርሎትስቪል ኣብ መንጎ ንፍፁም ልዕልነት ፀዓዱ ዝተኣከቡን ንዕኦም ዝቃወሙን ደማዊ ግጭት ስዒቡ ሽዑ ንሽዑ ብቑዕ ግብረ መልሲ ኣይሃቡን ብዝብል ኣብ ልዕሊኦም በሊሕ ነቐፌታ ክቐርብ ጸኒሑ’ዩ።ኣብቲ ግጭት ሓንቲ ጓል ኣንስተይቲ ብሓደጋ መኪና ተቐቲላ ካልኦት 20 ሰባት እውን ቆሲሎም።እቲ ፍፃመ ኣብ መንጎ ናይ ምዝራብ ነፃነትን ሕሱም ናይ ፅልኣት ገበናትን ዘሎ ዶብ ብዝምልከት ሓድሽ ክትዕ ኣልዒሉ’ሎ።"} {"text": "ሳን ሞኒካካ በሳንታ ሞኒካ የገበያ ማዕከል የቻይናውያን ዘፋኞችን, የኮሪያን ዘጋቢ ዳንስ, ሙዚቃ, የልጆች እቃዎችና ምግቦች በነፃ የሚያዘጋጅ የቻይናውያን አዲስ ዓመት ክብረ በአል ያስተናግዳሉ."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ተከሳሹ ከላይ በ47ኛው ክስ ላይ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ እንዲሁም ሁኔታ ከቀረጥና ታክስ ነፃ መብት ገብቶ ለግል ተጠቃሚ በተላለፈው ሲሚንቶ መክፈል የነበረበትን ብር 1,490,103.97 /አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ዘጠና ሺህ አንድ መቶ ሰላሳ ሶስት ብር ዘጠና ሰባት ሳንቲም/ የገቢ ግብር ባለመክፈሉ በፈፀመው አሳሳች መረጃ ማቅረብ ወንጀል ተከሷል።"} {"text": "እቲ ገዛኢ ፓርትን መንግስትን ብፍላይ ኣብ ክልል ኦሮምያ ኣብ 12 ዞባታት ካብ 2 ለካቲት 2003 ዓ/ም ጀሚሩ ኣብ ልዕሊ ንፁሃን ዜጋታት ናይ ማእሰርቲ ናይ ምፍርራሕን ናይ ምንክልባትን ተግባራት ብዝኸፍአ መልክዑ እናተፈፀመ እዩ ክብል እቲ መግለፂ ይኸስስ።"} {"text": ""} {"text": "“ድርድር” በንግድ ወይም ለትርፍ ባልተቋቋሙ ድርጅቶች እንዲሁም በመንግስት መ/ቤቶች መካከል ከሚያጋጥሙ አለመግባባቶች አንስቶ የግል አለመግባባትን በሰላም በመፍታት ጭምር ጥቅም ላይ ሲውል የቆየ የአማራጭ ቅራኔ አፈታት ስርዓት ሲሆን በተደራዳሪዎች ላይ የሚያስከትለው አስገዳጅ ተፈፃሚነት የለውም፡፡"} {"text": "በዚህ አጋጣሚ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 47526 በዛፍኮ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር እና በብሔራዊ ማህንዲሶች ሥራ ተቋራጭ ድርጅት መካከል በነበረው ክርክር አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሠረት የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የግንባታ ውሎች ውል በተደረገበት ፎርም አይሻሻሉም፤ በዚህ አግባብ የተደረጉ ወሎች የሚገዙት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 3019-3040 መሠረት በልዩ ሕግ የሚገዙ ከመሆናቸው ባሻገር ውሉም ተፈጸመ የሚባለው ተዋዋዮች ስለ ሚሰራው ሥራም ሆነ ስለ ክፍያ ከተስማሙ ጭምር እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል፡፡ ብሎም አንደ ሥራ ተቋራጭ የሥራ ለውጥ (alterations) ካደረገ ተጨማሪ ክፍያ ይገባዋል፡፡ የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 1721 በጉዳይ ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም ለምን ቢባል ስለ ማይንቀሳቀስ ንብረት ውል የፍትሐብሔር ሕጋችን ልዩ ሕግ በማስቀመጡ ነው፡፡ ሲጠቃለልም እንደዚህ አይነት ውሎች ወጪ የሚሸፈንበት ውል (Cost-reimbursement contact) ሊሆኑ እንደሚችሉ መገንዘብ እንችላለን፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ባጣ ቆዩን ትግል ሲቀላቀል ለአፍ ሟሟሻው አጼ ምኒሊክን አነሳ። የእምዬ ምኒሊክ አጽም እና ሃውልት ላይ ክተት አወጀ። ግዜ የሰጠው ቅል … እንዲሉ እንጂ የመላው ጥቁር ሕዝብ ማንነት መነሻ የሆኑት ምኒሊክ በሱ አፍ የሚጠሩ እንኳን አልነበሩም። ዳሩ መነሻውን የማያቅ መድረሻ የለውም። ሁለት አይን ያለው፤ ከሁለት አቅጣጫ ይመለከታል። ሁለት ጆሮ ያለውም ሁሉንም አመዛዝኖ ይሰማል። አንገት ያለው ደግሞ አዙሮ ያለፈውን ይመለከታል። ያለፈው ከሌለ የወደፊቱ ከምን ሊነሳ? ጃዋር በአምሳሉ የፈጠራቸውን ምስለኔዎችን በሱ የፖለቲካ ዜማ ቃኝቶ ሲያበቃ በፓልቶክ ክፍሎች አሰማራቸው።"} {"text": "'የሚያብላላ' ይህ ደግሞ ለመብላት የሚያመች ሕግ ፣መመርያ፣ አሠራር እንዲዘረጋ የሚያደርግ፣ የሚበሉት አጋጣሚዎችን ሁሉ እንዲጠቀሙ መንገድ የሚያመቻች፤ ከበሉም በኋላ በተቻለ መጠን የበሉትም ፣አበላላቸውም ሕጋዊ መልክ እንዲኖረው የሚያመቻች ነው፡፡ መንግሥት ለበጎ ብሎ የዘረጋውን አሠራር፣ ያወጣውን መመርያ እና ያዋቀረውን መዋቅር እርሱ እንዴት ለበይዎች እንደሚስማማ ያጠናል፣ ያመቻቻል፣ ያስፈጽማል፡፡ ከመመርያው እና ከአሠራሩ ጋር የሚሄድ ደረሰኝ፤ ዶክመንት፣ ማስረጃ፣ ያዘጋጃል፤ አበላሉን ያሳልጠዋል፡፡ እነዚህ የጨጓራ አሲድ ናቸው፡፡ የጨጓራ አሲድ የበላነውን እንዲዋሐደን አድርጎ ይፈጨዋል፣ያስማማዋል፡፡ እነዚህም እንደ ጨጓራ አሲድ ይፈጩታል ያስማሙታል፡፡"} {"text": "– በደብረ ዘይት ከተማ የመስቀል ደመራ በዓል ላይ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የለበሳችሁትን ዩኒፎርም አውልቁ መባላቸው፣ በዚሁም ምክንያት የመስቀል ደመራ በዓል ሳይከበር መቅረቱና ደመራው ሌሊት በሕገ ወጥ ቡድኖች መቃጠሉ፣"} {"text": "አመት ሙሉ እብድ እብድ የሚሉት ስድብ አይሉት ማላዘን....በህንድ ሙሽራ ስምህ ብትመጣ እብድ ስትል ያዝኩህ...በ ሾ ተ ል ወይም በ ሾተ ል......ቲልም...ሾ ተል ....ድሮ ደግሞ ሀሪከን ...አሁን ደግሞ ኦፊሻል ሰልማ1 ሆነህ ብትመጣ እብድ እብድ....አብዶ አሩን ምንገድ ላይ ሲበላ በመኪና አደጋ ተደፍጥጦ በአካፋ ቀርፍፋችሁ የቀበራችሁት እብድ ዘመድ ነበረኽ...ከአይምሮህ ታትሞ አልጠፋ አለኽ...በሌላ ኒክ ኔም ብትመጣም እንኩዋን አይምሮህ ውስጥ ተለጥፎ ወድያው ያሳውቅብሀል....ቁላ አልባ ስልብ ሉጢ...ብቅ ጥልቅ ሰውነት....ክርፋታም...ሀሞት አልባ....አዲስ አይዲያ አፍልቅ....አሲድ ይፍለቅብህና.."} {"text": ""} {"text": "ግሎባል አልያንስ ከተቋቋመበት ግዜ ጀምሮ ለአለም አቀፍ መርሆወችና ለስብአዊ መብቶች መከበር በኢትዮጵያም ውስጥ ይሁን በወጪ አገራት ኢትዮጵያኖች በሚደርስባቸው የስብዓዊ መብት ጥስት በግንባር ቀደምትነት ስብአዊ መብታቸው እንዲከበር ለዓለም አቀፍ የስብአዊ መብት ተቋማትና ለኢትዮጵያ መንግስት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ የዜጎቻችን መብት እንዲከበር የራሱን አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው። በተለይም ላለፍት 27 ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ጋዜጠኞችና የመብት ተማጋቾች በነጻነት ሃሳባቸውን ስለገለጹ ብቻ ያለምንም የፍርድ ቤት ትእዛዝ ሲታስሩ፤ ሲገረፉ፤ ሲገደሉ እና ሲስቃዩ ያሳለፉት ዘመናት ገና ሳይረሳ በተለይም በአሁኑ ስአት በሃገራችን በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ መጥቷል በሚባልበት ግዜ እና ሃገሪቱን የሚመሩት ጠቅላይ ሚንስትር በኢትዮጵያ ውስጥ ማንም ይሁን ማን አስቀድሞ ማጣራት ሳይደረግና የፍርድ ቤት ትእዛዝ ሳይወጣ አንድም ስው እንዲታስር አንፍቅደም በማለታችው ምክንያት ከአለም አቀፍ ተቋማት አምንስቴ ኢንተርናሽናልና የመሳስሉት ድርጅቶች ሳይቀር እውቅና በተስጣቸው አንድ ወር በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ፤ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ከሁለት መቶ ሰባ በላይ የሚሆኑ የአዲስ አበባና የሊሎች ነዋሪዎች ታፍነው ወደ እስር ቤት ተወርውረዋል። እየተገረፉ ነው። በሽብርተኛነት እየተከሰሱ ነው። ይህ የህወሓት መራሹን አፋኝና ጨቃኝ መንግስት ስራ የሚያስታውሰንና የሚመስል አድራጎት በአገሪቷ ውስጥ መጥቷል የሚባለውን ለውጥ ተስፋ ስጪ መሆኑ ቀርቶ ኢትዮጵያዊያኖች መጪውን ግዜ በጭንቀትና በፍርሃት እንዲመለከቱት ከማድረጉም ባሻገር ያለፈው የመከራና የአፈና ዘመን መልሶ መምጣቱን ከወዲሁ አመላካች እንደሆነ ያሳያል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን እየታየው ያለው የብሄር ልዩነቶች ከጊዜ ወደጊዜ መጠኑ ስር እየስደደ በመሄዱ መንግስት ለዚህ ትኩረት መስጠት እንዳለበት ለመለፅ እንወዳለን:። በተለይ በዐማራውና ኦሮሞ ባልሆነው ሕዝብ ላይ በቡራዩ፤ በሰሜን ሸዋ፤ በቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ፤ በልዩ ልዩ የኦሮሞ ክልል ስፍራዎች ላይን እጅግ የሚዘገንን ብሄር ተኮር እልቂትና አፈና እየተክሄደ ነው።"} {"text": "ኣብ ፖለቲካ ኢትዮጵያ ምስቶም ሎሚ ኢትዮጵያ ዝገዝኡ ዘለዉ ሓይልታት ዘይሰማምዑ፡ ይኹን እምበር፡ ኣብቲ ጎበጣዊ ሃንቀውታታትን ጥሙሓትን ግን ዝሕወስዎም ከኣ እዞም ቀደም ዘስታረርናዮም ተረፍ-መረፍ ባእታታት ኣለዉ። ኣብ ገሊኡስ እቲ ቀይሕ-መስመር ብወግዒ ምሕንጻጹ ጽቡቕ እዩ ፡ ህዝቢ ኤርትራ ድማ ካብ መንግስቱ እንተዝሰምዖ ዝያዳ ምትእምማንን ናይ ኣረኣእያ ሓድነትን ምፈጠረ ነይሩ። እምበር ከ ሎሚ ድሕሪ 27 ዓመታት “ወዳባችን’ ክብሉ ከለዉ እንታይ ማለቶም እዮም” ክንብል ኣይምተገበአን። ገዘፍቲ ቀያሕቲ መስመራት ምቕማጥ ከድልየና እዩ።"} {"text": "“ፍርድ ቤቶች ከፖለቲካ ተጽዕኖ ነጻ ሆነው በነጻነት እንዲሠሩ ከተደረጉ ፍትህ መስፈኑ፤ የሕግ የበላይነት በአፍሪካም እንኳን ቢሆን መረጋገጡ የማይቀር ነው” ያሉት “ጥቁሩ ሰው” ኦባንግ “ፍትሕ በምዕራቡ ዓለም ብቻ ሳይሆን በአፍሪካም መተግበር ይችላል፤ እንዲያውም ምዕራባውያን ከአፍሪካ ላይ ዓይናቸውን ቢያነሱ ለራሳቸው የሚሆን ትምህርት ከአፍሪካ ሊያገኙ ይችላሉ” ብለዋል፡፡ ከዚህ ጋር አያይዘው የዛሬ 17ዓመት አካባቢ በአሜሪካ በተደረገው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አል ጎር ማሸነፋቸው እየታወቀ ጠቅላይ ፍርድቤቱ አሸናፊነቱን ለጆርጅ ቡሽ አሳልፎ መስጠቱ አስታውሰዋል፡፡"} {"text": "የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሁለኛ ጊዜ ያደረገው ሙከራ ያለስምምነት ተበተነ። ምክር ቤቱ በአየርላንድ አቅራቢነት በትግራይ ክልል ግጭቱን ለማስቆም ጣልቃ መግባትን በሚጠይቀው ረቂቅ ላይ ህንድ ፣ ሩስያ እና በተለይም ቻይና በድጋሚ ተቃውመውታል።"} {"text": "– ሃይለገብረኤል አስረስ ሃገራችን የምትጏዝበት የፖለቲካ ጎዳና የት እንደሚያደርሰን ከመቼውም ግዜ በላይ እርግጠኛ መሆን ያልቻልንበት ወቅት ቢኖር እሁን ነው:: ተስፉ..."} {"text": "በዚህ ክፍል ላይ አንጋፋው የንግድ አሰልጣኝ የ 25 ዓመት ልምድ ያላቸውን ጃክ ክሌሜየርን ቃለ መጠይቅ እናደርጋለን ፡፡ ጃክ አሁን ባለው እርግጠኛ ያልሆነ የንግድ እንቅስቃሴ የወደፊት እና መሪዎች እንዴት ምላሽ መስጠት ፣ ምላሽ መስጠት እና ስኬታማ መሆን እንዳለባቸው ግንዛቤውን ይሰጣል ፡፡ በዚህ ትዕይንት ላይ በእነዚህ አስጨናቂ ወቅት ለመሪዎች ልብ ቅርብ እና ተወዳጅ የሆኑ አንዳንድ ቁልፍ ጉዳዮችን እንነጋገራለን…"} {"text": "ሳትኮም ኢትዮጵያን በመጎብኘት ኧውቀትን ያትርፉ።በሚፈልጉት የትምህርት አይነት መሰልጠን ይፈልጋሉ ? ኧንግዲያውስ ወድ ኧኛ ብቅ ይበሉ። https://youtu.be/u_iqsZSNh28...( read more )"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ቅቅቅቅቅቅ.......እኝህ ሰው ግን ምን ያህል ቀልደኛ ናቸው የጦር ቀጠናው ውስጥ በስንት ሺ የሚቆጠሩ ፈንጆች እንደተቀበሩ ረሱት ወይስ አትሌቶቻችንን በአለም በወርቅ ሜዳሊያ ስለሚንበሸበሹ ቀንተው ነው? :twisted:"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "አገልጋዩ ለአላህ ﷻ ተናንሶ ግዴታዎቹን ሁሉ ከተወጣ፣የአላህ ቀጠሮ እውነት መሆኑን አረጋግጦ ከታገሰ፣ሰዎችን በጌታው ትእዛዝ ከሚመሩ መሪዎች አንዱና ሌሎች የሚከተሉት አርአያ እንዲሆን ያደርገዋል።"} {"text": "ኢትዮዽያ ንኣድማሳዊ ሕጊ ክተኽብርን ንዞባዊ ፀጥታን ሰላምን ስግኣት ካብ ምኻን ንክተብቅዕን ዘሐግዝ ህፁፅ ስጉምቲ ንክውሰድ ኤርትራ ትፅበ‘ያ ዘላ ኢሎም ኣቶ ኦስማን ሳልሕ።"} {"text": "By: Staff Writer Date: January 17, 2021 Categories: ዜና Tags: ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለአገር ላበረከቱት አስተዋፅኦ በውጭ በሚኖሩ የሃድያ ዞን ተወላጆች የ2020 ሞዴል መኪና ተበረከተላቸው"} {"text": "በተጨማሪም እነ አሳምነውንና መሰሎችን ቀና በመሆናቸው ከጦሩ እያባረሩ፣ ተራ ሰራዊትን ሳይቀር በጎጥኝነት ሲጠቅሙ፣ ሲሾሞ፣ ሰላም አስከባሪነትን ንግድ፣ ለጎጣቸው ሰው ሲያደርጉ የነበሩት መጠየቅ ነበረባቸው። ይህን ለማድረግ ከከበዳቸው ግን ማዕረግ መመለስ ብቻውን ፍትሕ አይደለም። ከእነ ሳሞራና መሰሎቹ ከሚጨማለቁበት እነ አሳምነውና አለምሸት ወደ ሰራዊቱ ቢቀላቀሉ የተሻለ እንደሚሆን ግልፅ ነው። በሕገወጥነት የተገለሉት ፍትህ አገኙ ከተባለ ፍትህ የሚሆነው እስከ ማእረጋቸው መመለሳቸው ብቻ ነው!"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "እተን ህጻናት ኣብ ኣፍ ሞት ከምዝርከባ ዝሓበረ ዳይረክተር ናይቲ ተዓቝበናሉ ዘለዋ መዲና ሆስፒተል፣ ዶ/ር መሓመድ ዮሱፍ፣ ብዝግበረለን ዘሎ ጻዕሪ ክድሕና ዘለዎ ተስፋ ገሊጹ።"} {"text": "ዋና መለያ ጸባያት:ነጠላ እና ኢንች 、 የእግር ማጥፊያ መቆጣጠሪያ ter የተሻሉ የመቁረጥ ፍጥነት 、 አጠቃላይ ሞኖ-ብሎክ ተጣባቂ መዋቅር back የኋላ ቋንቋ አጻጻፍ መመሪያ ማስተካከያ።"} {"text": "እነዚያ (በሙሳ) ያመኑና ከዚያም (ወይፈንን በመገዛት) የካዱ ከዚያም (በእርሱ) ያመኑ ከዚያም (በዒሳ) የካዱ ከዚያም (በሙሐመድ) ክሕደትን የጨመሩ አላህ ለእነሱ የሚምራቸውና ቅኑን መንገድ የሚመራቸው አይደለም፡፡"} {"text": "ለ) ሕገ መንግሥቱ ብዙ ክፍተቶች አሉበት። በምዕራፍ ሶስት ሥር የተካተቱት የሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ዝርዝር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚያስመስግነውን ያህል፣ በተቀረው ክፍል ግን የተለያዩ ክፍተቶችን በማቀፉ ይኸው ለዛሬው ችግራችን ዳርጎናል። በመሠረቱ ሕገ መንግሥታዊ ክፍተቶች ያልተለመዱ አይደሉም። ዋናው ነገር ክፍተቶችን ለመሙላት ሕገ መንግሥቱ"} {"text": "በደሴቲቷ ላይ ስለ እሳተ ገሞራ ስሜን ሳይገልጽ, ፒኮን መጥቀስ የማይቻል ነው. ፑንታ ዱፕኮ በፖርቹጋሪያ ከፍተኛው ተራራ ነው, በአቅራቢያችን በአትላንቲክ ውስጥ 7,700 ጫማ ከፍ ሲል, እናም በደሴቲቱ ውስጥ በማንኛውም ስፍራ እይታውን ይቆጣጠራል."} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "ትምህርት ቤቶች ላይ ካልሠራን ስለ ዴሞክራሲና ሰብአዊ መብት፣ ስለ ሥልጣኔና ዕድገት ማውራቱ ቅዠት ይሆናል፡፡ ዕውቀት አጠር ሆኖ ያደገን ትውልድ ሥልጣኔ አጠር አትሁን ማለት ያልተወለደን ልጅ እንደማሳደግ ይቆጠራል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የእሷ ዋና ፅሁፍ “የለውጥ አመራር ጥበብ - እንዴት በ Flex ውስጥ Flex?” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን መልእክቷ በእውነት ወቅታዊ እና ለተሳታፊዎቻችን ከፍተኛ ዋጋ ያለው ነበር ፡፡ ስለ ቼሪል ተለዋዋጭ የአቅርቦት ዘይቤ ፣ ስለ ምርጫው እና ስለ ጥያቄው መልስ እና መስተጋብር እንዲሁም ለተመልካቾች የላከችውን የዳሰሳ ጥናት አድማጮ knowን እንዲያውቁ እና የዝግጅት አቀራረቧን እንዲያስተካክሉ ከቡድናችን እጅግ በጣም ጥሩ ግብረመልስ ተቀብለናል ፡፡ የቼሪል የመክፈቻ ቁልፍ ጉባ conferenceያችንን በከፍተኛ ጉልበት ተጀምሮ ነበር - ቪዲዮዎቹን እና በቀሪው ቀን ሁሉም እንዲደሰቱ ያደረጋቸውን ሙዚቃወች ወደድን ፡፡ ”"} {"text": "Next post:ጽ/ቤታችን /ETH-NAD0/ ከሌሎች ተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ2013 ዓ.ም የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም የኢፌድሪ ሰፖርት ኮሚሽን በተገኘበት ውይይት አደረገ ፡፡"} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "በእግዚአብሔር ተስፋ መኖር በእርሱ ላይ ሙሉ እምነት እንዲኖረን ያደርጋል፡፡ እግዚአብሔር ከጎናችን ሲሆንም እያንዳንዳችን ከምናስበው ዳርቻ መድረስ እንችላለን፡፡ ስለዚህ ተስፋችን የሚወሰነው በአምላካችን ላይ ባለን የእምነት ጥንካሬ ነው፡፡ ተስፋ በሕይወታችን ውስጥ ወደፊታችን የምንራመድበት መወጣጫ ድልድይ፣ የኑሮአችን መሠረት እንዲሁም የደስታችን መጀመሪያ ነው፤ በተስፋ ኖረን ወደ ዘለዓለማዊ ሕይወት እንሸጋገራለንና፡፡"} {"text": "ከፉማክስ ጋር ከ 2009 ጀምሮ እየሰራን ነበር ፉማክስ የኤሌክትሮኒክስ ቦርዶቻችንን እና የፕላስቲክ ማቀፊያዎቻችንን በከፍተኛ ጥራት በወቅቱ ያቀርባል ፡፡ በፉማክስ ጉዳይ በጭራሽ የለንም ፡፡ ተጨማሪ አዳዲስ ፕሮጄክቶችን ማምጣት እንቀጥላለን ፡፡ ፉማክስ ለማምረቻ እጅግ በጣም የመጀመሪያ ምርጫ ይሆናል!"} {"text": "መንግስት አዲስ ፋብሪካ ለመገንባት እና የማስፋፊያ ስራዎቹን ለማከናወን የሚያስፈልገውን ገንዘብ ያገኘው ከሕንድ መንግስት ነው። በአጠቃላይ በብድር ስምምነቱ የሰነድ ውል ላይ የሰፈረው፣ ለተንዳሆ አዲስ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ እና ለወንጂ እና ለፊንጫ ስኳር ፋብሪካዎች ማስፈፊያ 640 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ተቀምጧል። ብድሩ አነስተኛ የወለድ እና የእፎይታ ጊዜ ያለው ብድር (የሶፍት ሎን) ሲሆን የወለድ መጠኑ በመቶኛ 1.75 ነው። በሁለቱ መንግስታት በኩል በተገባው ስምምነት መሰረትም፣ ከአጠቃላይ የፋብሪካው ግንባታ እና ከፋብሪካዎቹ ማስፋፊያ ሥራዎች ውስጥ ሰማኒያ አምስት በመቶ የሚሆነውን በሕንድ ኩባንያዎች እንደሚገነቡ በብድር ውሉ ላይ ሰፍሯል። ይህም በመሆኑ በወጣው ዓለም ዓቀፍ ጨረታ ላይ በወቅቱ ከሃያ የሚበልጡ የህንድ ኩባንያዎች በጨረታው ተሳታፊ ነበሩ።"} {"text": "GuangDong የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች 25 ዋ 48 ዋ LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በምርምሩ ሰለባ የሆኑትን ስንት እንደሆኑና በሽታው እስከምን ድረስ የቤተሰባቸውን አባላት (ልጆች፣ ልጅ ልጆች፣ …) እንዳጠቃ የሚናገር በግልጽ የታወቀ ነገር የለም፡፡ በብዙ ሺዎች ግን እስካሁን እየተሰቃዩ እና እየሞቱ እንደሆነ ይነገራል፡፡"} {"text": "አቶ አስማረ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም መሰናበት የነበረባቸው እና እስካሁን ሳይሰናበቱ የቀሩ ነገር ግን ጉዳያቸው በይርጋ የሚታገድ ሰራተኞችም በጊዜው አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰድ ባለመቻሉ ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ መደረጉን ጠቅሰዋል፡፡"} {"text": "‹‹ሳይነኩት በምኞት ብቻ የሚወገድ ችግር የለም፤ የሚከፈትም በር የለም፡፡ አየህ ማሰብ የብርሃን ጭላንጭልን አሳየህ፤ ጊዜ ሰጥቶ ማስተዋል ይህንን በር ገለጠልህ፤ መንካት ደግሞ መንገዱን አሳየህ፡፡ አሁን አይበቃህም››"} {"text": "«የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሥልጣን በግዛቱ ውስጥ ያልተወሰነ ነው። ሥልጣኑ ሃይማኖታዊም ሆነ ሥጋዊ ጉዳዮችን ያጠቃልላል። በሥልጣኑ ይሾማል፣ ይሽራል መውሰድም፣ መስጠትም፤ ማሰርም፣ መፍታትም፤ መግደልም፣ መስቀልም ይችላል። ትንሹም ትልቁም ንጉሠ ነገሥቱ የእግዚአብሔር ተወካይ ነው ብሎ ስለሚያምን የእርሱን ትዕዛዝ ያለአንዳችም ሰበብ ወይም ማመካኘት በደስታ ይቀበላል።» “ዝክረ ነገር” ከ ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል [5]"} {"text": "የመመገብ ፍላጎታችን በመጨመሩ ሀላባ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ምሳ ለመብላት ወርደናል። እህታችን አስራት በጉዞ ሁሉ ያስለመደችንን አገልግል አጣጥመን ሻይ ቡና ለጊዜው ተከልክለን በፍጥነት ገዞአችንን ወደ ወላይታ ቀጥለናል። በመንገዳችን “እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ድንቅ ነው” በሚል ርዐስ ዲያቆን ያሬድ ከሰዓሊተ ምህረት ግሩም ትምህርት ተምረናል።"} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "ሌላው የሄልሲንኪ አካባቢ የሚያውቀው ሌላው የሂቴኒማ የባህር ዳርቻ (አጭር \"ሀተቱ\") ነው. ለእርስዎ ጣዕም በጣም የተጨናነቀ ከሆነ ሌላውን የባህር ዳርቻ ይጎብኙ Seurasaari."} {"text": "የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባወጣው የተሻሻለው የቅጣት አወሳስን መመሪያ ቁጥር 2/2006 መሠረት በፍርድ ጥፋተኛ በተባሉ ሠዎች ላይ ቅጣትን ለመጣል በወንጀል ድርጊት የተገኘውን የንብረት ጥቅም ግምት ወይም የደረሰውን የንብረት ጉዳት ግምት ማወቅ አስፈላጊ ከመሆኑም ባለፈ የተጠቀሰው ሕግ የንብረት የዋጋ ግምት መጠን ላይ ክርክር ከተነሳበት የዋጋ ግምቱ ተለይቶ እንዲጠቀስና እንዲቀርብ ይጠይቃሉ፡፡"} {"text": "❰KINDLE❯ ✽ ፍካሬ ኢትዮጵያ Author አብነት ስሜ – Bvlive.co.uk የ12ቱ ኮከቦች ሐተታ በ1200 ስመጥሮች ዝርዝርና በበርካታ ሀገራዊ ምሳሌዎች ታግዞ የቀረበበት ሲሆን፣ ትውፊትን በማኄስ ምርመራ❰KINDLE❯ ✽ ፍካሬ ኢትዮጵያ Author አብነት ስሜ – Bvlive.co.uk የ12ቱ ኮከቦች ሐተታ በ1200 ስመጥሮች ዝርዝርና በበርካታ ሀገራዊ ምሳሌዎች ታግዞ የቀረበበት ሲሆን፣ ትውፊትን በማኄስ ምርመራ የቱ ኮከቦች ሐተታ በ ስመጥሮች ዝርዝርና በበርካታ ?."} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "[3] “ህላዌ አስተጋባኢ (ሰብሳቢ) ስም ስለ ኾነ እንደ ጠባይዕ ለአካል በሚመችበት አካል፤ ለባሕርይ በሚመችበት ባሕርይ ይባላል። ባማርኛ ሌላ ስም ታጥቶለት እንጂ በአካልና በባሕርይ መካከል ሌላ የተለየ ማእከላዊ ስም ያስፈልገው ነበር።” (መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ 1948፣ ገጽ 371)። ስለዚህ በዚህ ክፍል “ህላዌ” አካል ኾኖ ነው የገባው ማለት ነው።"} {"text": "የዛሬን አያድርገውና የፓትርያርክ ደብዳቤኮ የእምነት መግለጫ፣ የሚጠቀስ፣ በክብር የሚቀመጥ፣ በሃይማኖተ አበው መጽሐፍ ላይ የሚሠፍር ነበር፡፡ እንዲህ ጊዜ በሰጠ ቁጥር መዥለጥ እየተደረገ የሚጻፍ አልነበረም፡፡ ደግሞስ አንድ አባት ልጆቹን ጠርቶ መምከር እየቻለ ‹‹ልጆቼ እንዲህ ያሉ ናቸው›› ብሎ ለዓለም መንገር ከየት ያመጣነው ሥርዓት ነው? ዓለም ችግሯን ለቤተ ክርስቲያን ታቀርባለች እንጂ ቤተ ክርስቲያን ችግሯን እንዴት ለዓለም አቤት ትላለች?"} {"text": "“የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት” እንደሚባለው፣ በአሁኑ ጊዜ በድህነትና በኋላቀርነት በምትማቅቅ አገር ውስጥ ተማርን ባዮች ማገናዘብ አቅቷቸዋል፡፡ ኢትዮጵያን ከገባችበት ማጥ ውስጥ ለማውጣት መረባረብ ሲያዋጣ፣ የጎሣ አጥር ውስጥ ኾነው በገሃድ የሚቃዡ ምሁራን ተብዬዎች እንደ እንጉዳይ ፈልተዋል፡፡ ኢትዮጵያ እጅግ በጣም ሰፊ ለም መሬት፣ አመቺ የኾነ የአየር ንብረትና ጠንካራ ወጣት የሰው ኀይል ይዛ ትራባለች፡፡ የአፍሪካ የውኃ ማማ ኾና ትጠማለች፡፡ የገዘፈ ታሪክ ባለቤት ኾና የአገሮች ጭራ ናት፡፡ አሁንም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕፃናት ተመጣጣኝ ምግብ ስለማያገኙ ይቀነጭራሉ ወይም ይሞታሉ፡፡ ከድህነት ወለል በታች የሚኖሩ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ካሉት በታች፣ ከሞቱት በላይ ኾነው ከአንገፍጋፊ ድህነት ጋራ ይኖራሉ፡፡ ሚሊዮኖች መጠለያ አልባ ናቸው፡፡ በከተሞች በሚያሳፍር ኹኔታ ነዋሪዎች የትራንስፖርት፣ የውኃ፣ የኤሌክትሪክና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎቶችን የሚያገኙት በኋላቀር አሠራሮች ነው፡፡ አዲስ አበባን ጨምሮ ብዙዎች ከተሞች የቆሻሻ መጣያ ናቸው፡፡ የድኻ ድኻ አገር ታቅፎ እንደ ደላቸው አገሮች እዚህ ግቡ በማይባሉ ጉዳዮች በነጋ በጠባ መተራመስ ትዝብት ላይ ይጥላል፡፡ ከመጠን ያለፈ ድህነት ሕዝቡ አናት ላይ እያናጠረ በከንቱ ግብዝ መኾን አያዋጣም፡፡ ለግል ሥልጣንና ጥቅማ ጥቅም ሲባል በአገር ላይ መዶለት ነውር ነው፡፡ ስለዚህ ኢትዮጵያ ላይ አትዶልቱ መባል አለበት!"} {"text": "ሆኖም አገራቸውና ቤተሰባቸው እንዲሁም ታሪክ በነሲብ ሲያወሳቸው ይኖራል፡፡ ግን አብቹ እንዴት ይረሳል? በወዶ ዘማችነት ከራስ ካሳ ጦር ጋር ዘምቶ የነበረው ቸኮዝሎባኪያዊው አዶልፍ ፓርለሳክ እንኳ ከዚያ ሁሉ ሠራዊት መሃል እንደ አብቹ በህሊናው ታትሞበት የቀረ ምርጥ ጦረኛ ያለ አይመስልም፡፡ በዚያ አስከፊ ሰዓት እንዲህ ዓይነት ተዓምር የሠራ የ16 ዓመት ጉብል መኖሩን የነገረንም እሱ ብቻ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች ስለማይጨው ጦርነት ጽፈዋል፡፡ ብዙ የመጻፋቸውን ያህል የንጉሡንና የራሶችን “እንከን አልባ” ታሪክ ሊነግሩን ደከሙ እንጂ እንዲህ እንደ አብቹ ያሉ ሳተናዎችን ታሪክ እየመዘዙ አላሳዩንም፡፡ ይልቁንም “ንጉሡ ወደ አውሮፓ የሄዱት ሸሽተው ሳይሆን የተባበሩትን መንግሥታት (ሌግ ኦፍ ኔሽን) እርዳታ ለማግኘት ነው” የሚል ስብከት ደጋግመው ይነግሩንና የትየለሌ ኢትዮጵያውያን በመርዝ ጋዝ እየተጠበሱ አምስት ዓመት ሙሉ ፍዳቸውን አይተው ያስመዘገቡትን ድል ለንጉሡ በገጸበረከትነት ያቀርባሉ፡፡ “ፀሐዩ ንጉሠ ነገሥት በድል አድራጊነት መጡ” እያሉም ድሉን በኪሳቸው ውስጥ ይዘው የመጡ በማስመሰል ከኬኩ ላይ ክሬሙን እንዲልሱ ያደርጓቸዋል፡፡ በመሠረቱ እንዲህ ዓይነቱ ዘገባ ስህተት ሳይሆን ክህደት ይመስለኛል፡፡ በጣሊያን የመርዝ ጋዝ በየበረሃው አካሉ እንደ ቅጠል ረግፎ የቀረው፣ በወንድሙ ሬሣ ላይ እየተራመደ የሀገሩን ጠላት አናዝዞ ለድል የበቃው አርበኛው የኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ንጉሡ አይደሉም፡፡ ንጉሡማ አውሮፓ ውስጥ ከቤተሰባቸውና ከምርጥ አሽከሮቻቸው ጋር የሞቀ ኑሮ እየኖሩ ነበር፡፡ ጦርነት ደግሞ በርቀት መቆጣጠሪያ ሊካሄድ የሚችል ቀላል ጨዋታ (ጌም) አይደለም፡፡ እንዴት አርጐ ነው ታዲያ ድል ከአውሮፓ ያውም ከእንግሊዝ ይዘውልን የሚመጡት? ቀድሞ ነገር ጣሊያን የወረረችንኮ የእንግሊዝን ሙሉ ድጋፍ አግኝታ ነው፡፡ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዳጅና ጠላትን ሳይለይ አውሮፓን ስላመሳቀለው፣ ጣሊያንም በምስራቅ አፍሪካ አካባቢ የእንግሊዝን ጥቅም የሚነካ ተግባር በመፈፀሟ ነው ፊት የተዟዟሩት፡፡ ያም ሆኖ ድሉ የተገኘው አብቹን በመሰሉ ቆፍጣና ጀግኖች መራራ ትግልና መስዋዕትነት እንጂ ከእንግሊዝ ወይም ከንጉሡ አይደለም፤ ሊሆንም አይችልም፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,482,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 525,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ደቡብ ኬክሮስ እና 57°40′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"text": "አርአያ ምሳሌ የሚሆን እይታህን በአካል እንዳለን ሆነን የማየት ያህል የሙያ ፍቅር እና የእውነተኛ ነት ትርጉምን አይተናል ዳኒ ለዚህ ዘገባህ የሰጠኸው ጊዜ ለኛ ነውና የዋጋ ያድርግልህ ፡፡"} {"text": "ኣብ ምእታው ካብ ላዕለዋይ ርከሳ ዘለዎም ቦታታት ሓደ መርመራ ድሮ ቅድሚ እቲ መእተዊ ክካየድ ከምኡ'ውን መረጋገጺ ክቅረብ ኣለዎ። ብፍላይ ብዙሓት ዝተለበዱ ዘለውዎም ቦታታት (ቦታታት ለዓለዋይ ጽልዋ) ከምኡ'ውን ፍልይ ዝበሉ ዓይነታት ቫይረስ ዝተዘርገሑሎም ቦታታት (ናይ ዝተፈላለየ ዓይነት ቫይረስ ቦታታት) ካብቶም ለዓለዋይ ርከሳ ዘለዎም ቦታታት እዮም።"} {"text": "በተጨማሪም ፣ አብዛኛዎቹ ሞዴሎች ለሙቀት መከላከያ እና ተግባራዊ ኪስ ያላቸው ከዚፕተሮች ጋር የመያዣ ኮፍያ አላቸው። ረዥም እና አጫጭር እጀታዎች ፣ እንዲሁም በባህሪያቸው የተለያዩ ሹራብዎችን እናቀርባለን ማስጠንቀቂያ ከሚያንጸባርቁ አካላት ጋር።"} {"text": "ኣብ መደምደታ፣ ኣባላት ግሃድኤ፣ ንኩሉ’ቲ ንውድቦም ክገጥም ዝጸንሐ ጽንኩር ኩነታት መኪቶም፡ ኣብ ነንሕድሕዶም ብዘርኣይዎ ሓላዪን ንቑሑን መርገጻት ብምምጓስ፡ ሕጂ’ውን ውድቦም ንምሕያልን ሃገራዊ ተርኡ ንምዕዛዝን፣ ኣብዚ ቀረባ እዋን ንኽካየድ ተመዲቡ ንዘሎ ሳልሳይ ውድባዊ ጉባኤ ንምዕዋትን፣ ካብ ዝሓለፈ ግዜ ንላዕሊ ቃልስታቶምን ተወፋይነቶምን ብዝያዳ ከኻዕብቶ 10 ስሩዕ ኣኼባ ፈጻሚ ኣካል ጸዊዑ።"} {"text": ""} {"text": "ፖሊስ መምህር ግርማ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ምክንያት የሆነው ወንጀል የተፈፀመው መስከረም 2006 ዓ . ም ነው ብሏል። በየካ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ወሰን ግሮሰሪ እየተባለ በሚጠራው ..."} {"text": "የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቢሮ በ COVID-19 ምክንያት ከማርች 2020 ጀምሮ በዓለም ዙሪያ ባሉ የአሜሪካ ኤምባሲዎች እና ቁንስላዎች የዕለት ተዕለት የቪዛ አገልግሎትን አግዷል፡፡ አላማችን በተቻለ ፍጥነት አገልግሎት ወደ መስጠት መመለስ ቢሆንም፣ በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ በአንዳንድ ውስንነት ምክያት የስደተኛ እና ስደተኛ ያልሆኑ የቪዛ አገልግሎቶች እንዲሁም የተማሪ ቪዛዎች ቃለ መጠይቅን ጭምር በቶሎ ወደ አገልግሎት መስጠት ላይገባ እንደሚችል ይታሰባል፡፡ ይህም ከአሜሪካን አገር የመኸር የትምህርት የመጀመሪያ ግዜ ካለፈ በውኃላ የሚሆን ይሆናል፡፡ በወረርሽኙ ምክንያት በተከሰቱ ችግሮች እና መዘግየቶች በጥልቅ እናዝናለን ፡፡ ይህንን ስናሳውቅ ተማሪዎች አሜሪካን አገር ካሉ ትምህርት ቤቶቻቸው ጋር በመነጋግር ለዚህ የመኸር (fall) ሴሚሰተር ሌሎች አካዴሚያዊ አማራጮችን እንዲያፈላልጉ ለማሳሰብ ነው፡፡"} {"text": "ከዚያም ጌታህ ለእነዚያ ከተፈተኑ በኋላ ለተሰደዱት ከዚያም ለታገሉትና ለታገሱት ( መሓሪ አዛኝ ነው ) ፡ ፡ ጌታህ ከእርሷ ( ከፈተናዋ ) በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና ፡ ፡"} {"text": "በመጀመሪያ፥ ጳውሎስ የቆሮንቶስ ሰዎች ልባቸውን እንዲመረምሩና በርግጥ ዳግም ተወልደው፥ የእግዚአብሔር ቤተሰብ አባላት ሆነው እንደ ሆነ ይመለከቱ ዘንድ ይነግራቸዋል፤ በልባችሁ ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ምስክርነት አለ? (ሮሜ 8፡9፥ 16)። ወንድሞችን ትወዳላችሁ? (1ኛ ዮሐ 3፡14)። ጽድቅን ታደርጋላችሁ? (1ኛ ዮሐ. 2፡29፤ 3፡9)። ዓለምን አሸንፋችሁ፥ ፈሪሃ-እግዚአብሔር ያለበትን የመለየት ሕይወት ትኖራላችሁ? (1ኛ ዮሐ 5፡14)። እዚህ የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ለማረጋገጥ፥ ከሕይወታችን ጋር ከምናዛምዳቸው በርካታ መመዘኛዎች ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ለናሙናዎች ፣ የመምሪያ ጊዜ 7 ቀናት ያህል ነው። ለጅምላ ምርት ፣ ተቀማጭ ክፍያ ከተቀበለ በኋላ የመሪው ጊዜ ከ20-30 ቀናት ነው። የመሪዎቹ ጊዜያት ውጤታማ ይሆናሉ (1) ተቀማጭ ገንዘብዎን የተቀበልነው እና (2) ለምርቶችዎ የመጨረሻ ማረጋገጫዎን ሲያገኙ። የመሪነት ጊዜያችን ከቀጠሮዎ ቀን ጋር የማይሠራ ከሆነ እባክዎን ከሽያጮችዎ ጋር ተፈላጊዎችዎን ይተላለፉ። በሁሉም ሁኔታዎች ፍላጎቶችዎን ለማስተናገድ እንሞክራለን ፡፡ በአብዛኛዎቹ ጉዳዮች እንዲህ ማድረግ እንችላለን።"} {"text": "ሁለተኛው የሀገራችን ንግሥት ንግሥተ ሳባ የንጉሥ ሰሎሞንን ዜና ጥበብ እየሰማች ስታደንቅ ትኖር ነበር፡፡ በጆሮዋ የሰማችውን በዓይኗ ዓይታ ለመረዳት ስለፈለገች በግመሎች ላይ ሽቱና እጅግ ብዙ ወርቅ እንዲሁም በኢትዮጵያ የሚገኝ በኢየሩሳሌም የማይገኝ ልዩ ልዩ ገጸ በረከት አስጭና ከብዙ ሠራዊት ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ገባች፡፡ ከንጉሡ ሰሎሞንም ጋር ተገናኝታ የያዘችውን ገጸ በረከት ከሰጠችው በኋላ ብዙ ነገሮችን ጠየቀችው፡፡ እርሱም አንድ ነገር ላይ ሰውሮ ሁሉንም ገለጸላት፡፡ ቤተ መንግሥቱንም፣ በቤተ መንግሥቱ የሚገኙ እጅግ በጣም የከበሩ ዕቃዎችን ሁሉ አስጎበኛት፡፡ ሲያበቃ «ዕንቁ ለጣትሽ ጌጥ ይሁንልሽ» ሲል እጅግ በጣም የከበረ ዕንቁ አበረከተላት/ሰጣት/፡፡ ወሩም ወረኃ መስከረም ነበር፡፡ ከዚህ በመነሣት እንቁጣጣሽ የሚለው መጥቷል፡፡ አሁን ከሚፈጸመው ሥነ ሥርዓት ደርሶ በመፈጸም ላይ ይገኛል፡፡ የሚከበረውም መስከረም አንድ ቀን ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "በሌላም በኩል ለሕዝቡ በመቅረብ ረገድ አጥቢያ፣ ወረዳና ዞን ይበልጥ ይቀርባሉ፡፡ የሕዝቡን ችግር ለመረዳትና ለመፍታት ከእነዚህ ሦስቱ ቀረበ መዋቅር የለም፡፡ ታድያ ለሕዝብ በሚቀርበው መዋቅር ያልተፈታ ችግር ለሕዝብ በሚርቀው የክልል መዋቅር ይፈታል ብሎ ማሰብ ሕልም ነው፡፡"} {"text": "በባለበጀት መ/ቤቶች አሰራሮች ውጤታማ የሆነ የውስጥ ኦዲት አደረጃጀት ለመፍጠር የሚካሄዱ ጥናቶችን በበላይነት ያስተባብራል፤የሚቀርቡ የጥናት ውጤቶችን ይገመግማል፤ማሻሻያ በማድረግ ያጸድቃል፡፡"} {"text": ""} {"text": "6. ንኡስ መረግድ፥ መዘምራን ቆይሞም፡ ጸናጽሎም ላዕልን ታሕትን እናበሉ፡ ከበሮ እናሃረሙ ዝፍጽምዎ ኣገልግሎት እዩ። ‘ንኡስ’ ዝተባህለሉ ምኽንያት ብኣተሃራርማ ከበሮኡ፡ ብኣወራርዳ ጸናጽሉ ከምኡ’ውን ካብ ጥሬ ዜማ ብዙኅ ምርኅኃቅ ስለ ዘይብሉ እዩ። ናይቲ..."} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በድርጅቱ ከ30 ዓመታት በላይ በቴምብር ዲዛይን ስራ አገልግሎ ህይወቱ ላለፈው ለሰዓሊ ቦጋለ በላቸው ቤተሰቦች የምስጋና ስጦታ አበረከተ፡፡"} {"text": "በቅርቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ግንባታ በተመለከተ ስራውን የሚሠራው ኤጀንሲ የስራ ሀላፊዎች በዚው በሸገር ሬዲዮ ላይ ቀርበው ሲጠየቁ የሠጡትን ምላሽ ሠምቸዋለው፡፡ ብዙዎቻችሁም ሠምታችሁታል ብዬ አስባለው፡፡ ከተነሱት ሀሳቦች እኔን በበለጠ የሳበኝን አዎ አጥፍቻለው ይቅርታ ማለት ይህን ያክል ተወግዟል እንዴ እንድል…"} {"text": "ብሪጣንያ ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት ኤርትራ ኣዝዩ ከምዘተሓሳስባ ብምሕባር ድማ ንመንግስቲ ኤርትራ ኩነታት ሰብኣዊ መሰላቱ ንከመሓይሽ ናይ ዝርርብ ባይታ ምፍጣር ኣገዳሲ’ዩ ዝብል እምነት ከምዘሎ ኣረዲኣ።"} {"text": "ፊትን ለአላህ መስጠት መንፈሳዊና ከስሜት ጋር የተገናኘ ነገር ነው። ነገር ግን ለፍጥረት መልካም መዋል ሊከተለው ይገባል። አንዳንድ ሰዎች ግን ይህን ስተውታል። ለአንዱ ትኩረት ሰጥቶ ሌላውን ትኩረት ይነፍገዋል። ሙሉ ትጋቱን በርሱና በፈጣሪው መሀል ያለውን ርቀት ለማጥበብና ግንኙነቱን ለማስተካከል በማዋል ጥቅሙ ለሠዎች የሆነን ተግባር የተወ ሰው ኢማኑ ጎዶሎ ነው።"} {"text": "የጀርመን ሥራ አስኪያጅ ያደገው በጀርመን ውስጥ በኔካርጋምንድ ከተማ ውስጥ አንድ ሰፈር በሆነው ሙክቼንችች ውስጥ ነው ፡፡ ሰፈሩ ሙዚቀኞችን እና እግር ኳስ ተጫዋቾችን በማራባት ታዋቂ ነው ፡፡ ከጀርመን የቤተሰብ ብሎግ ጋር በመነጋገር ላይ; “ልጆችን ጠንካራ ያድርጓቸው, ”ሥራ አስኪያጁ አንድ ጊዜ እንዲህ ብለዋል;"} {"text": ""} {"text": "ኣብ ከምዚ ዝኣመሰሉ እዋናት እግዚኣብሄር ተራ ዝዀኑ፡ ምርኡያት ዘይኰኑ ግን ከኣ ንእኡ ዝኣመኑን ኣብ ህይወቶምን ብህይወቶምን ዕላም እግዚኣብሄር ንኽፍጸም ፍቓደኛታት ዝዀኑ ሰባት ንዕዮኡ ክመርጽን ክጥቀመሎምን ንርኢ። መብዛሕትኡ እዋን ከምዚኣቶም ዝበሉ ሰባት ኣምላኽ እንታይ ይገብር ከምዘሎ ኣይርድኦምን እዩ። ንሳቶም ኣብ ፍጹም ተስፋ ምቑራጽን ቅብጸትን ኰይኖም ‘’ኣምላኽ! በጃኻ ገለ ግበር!’’ ይብሉዎ። እዞም ሰባት ንኹሉ ከኣልነት እግዚኣብሄርን ንዕላማ እግዚኣብሄርን ኣብ ዝምብርከኹሉ እዋን ኣምላኽ ብእኦም ጌሩ ፍቓዱን ዕላምኡን ኣብ ቤተክርስትያኑን ኣብ ዓለምን ዝፍጽመሎም መሳርሒታት ኰይኖም ይርከቡ። እግዚኣብሄር ካብቲ ንሕና ክንርእዮ እንኽእል ንላዕሊ ዝዓበየ እዩ ዝርኢ። ንሱ ዕላማ ኣለዎ፡ ንእኡውን ክፍጽሞ እዩ። ብሓቂ ኸኣ ንሱ ዕላምኡ ኣብ ምትግባር እዩ ዘሎ። ንሱ ነዛ ጥፍእቲን ኣብ ውድቀት ዘላን ዓለም ይብጀዋን ብምንጋፍን ሓዳሽ ይገብራን ኩሉ ንኽብሩ ኸም ዝኸውን ይገብርን ኣሎ። ሕጂውን እግዚኣብሄር ኣብ ዝፋኑ ኣሎ።"} {"text": "ከዚህ በፊት ለብሎግህ የቤተ-ክርስቲያንን ነገር እንደተውከው፣ ከዚህም በላይ ደግሞ ለጊዜው በማይጠቅሙን ጉዳዮች ላይ እያተኮርክ የቤተ-ክርስቲያንን ጉዳዮች ረስተኸው፣ ሌሎችም እንዲረሱት እያደረግህ ነው ብዬ ወቅሼህ ነበር (አስተያየቴን አላወጠኸውም)፡፡ ይሁን እንጂ የአሁኑ ጡመራህ የቤተ-ክርስቲያንና የአገርህን ጉዳይ መቼም እንደማትተው እንድረዳ አድርጎኛል፡፡ ስለተሳሳተ አመለካከቴና ስለአልተገባ አስተያየቴ ከልብ ይቅርታ እላለሁ፡፡፡"} {"text": "የአውሎ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ በቃሉ አላምረው ዛሬ ረቡዕ ጠዋት በአዲስ አበባ ከሚገኘው መስሪያ ቤቱ በፖሊሶች ተይዞ መወሰዱን የስራ ባልደረቦቹ ተናገሩ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የደንብ ልብስ የለበሱት ፖሊሶች፤ ሶስት ላፕቶፖችን ጨምሮ መገናኛ ብዙሃኑ ለስራ የሚጠቀምባቸውን ቁሳቁሶችን ከጋዜጠኛው ጋር አብረው መውሰዳቸውን አስታውቀዋል።"} {"text": "በአሁኑ ወቅት በሕይወት እየኖሩ ሰይጣንን በሚያስከነዳ ክፋትና ተንኮል ሀገርንና ሕዝብን እንደደሮ እየገነጣጠሉ የሚገኙ የሰይጣን ልጆች ደግሞ በየሀገሩ አሉ፡፡ እንደኢትዮጵ ግን በሌሎች አይበዙም፡፡ ኢትዮጵያ መንግሥትም ባለቤትም ስለሌላት በተለይ በአሁኑ ወቅት እንዚህ የአጋንንት ወኪሎች እንደልባቸው እየፈነጩ ይታያሉ፡፡ የዘመንን ፍልስፍናዊ ቅኝት በሚገባ መጠቀም ማለት እንደነሱ ነው፡፡ ከነዚህ መካከል ዋና ዋናዎቹና ይህን ካምፕ በፊታውራሪነት የሚመሩት የሚከተሉት “ኢትዮጵያውያን” ናቸው፡፡"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "የዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሰሩት ሥራ በአለም መድረክ ስማቸውንና የሀገራቸውን ስም ያስጠሩ ፀኃፊ፣ አርታኢ፣ መምህር፣ አማካሪ እና ተመራማሪ የአለም ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታን ከረጅሙ የሂወት ጉዞአቸው በጥቂቱ ይዘንላቹ ቀርበናል፡"} {"text": "አንቺ ባንዳ ወራዳ ቅሌታም ሌባ ፋንድያ የውሻ ዘር ቅዘናም የመለስ ሽንታሙ ዘር ትግሬ አጋሜ አለቀልሽ በጀግናዎቹ የአንበሳ ልጆች ኢትዮጵያኖች ተዋርደሽ ከነብስሽ በቅርቡ ትቀበሪያለሽ።"} {"text": "እንደነዚህ ዓይነቶቹ ማህበራዊ ድህረ ገጾች ማህበራዊ ዕልባት ማድረጊያ ቁልፎችን እና እንዲሁም በእኛ ድህረ ገጽ ላይ የምንሠራባቸው ተዛማጅ ተግባሮችን ይሰጣሉ – ለምሳሌ ፣ “Like” እና “Tweet” አዝራሮች ፡፡"} {"text": ""} {"text": "“[ተከሳሾቹ] ምስክሮቻቸው ማዕከላዊ አብረዋቸው የነበሩ፣ በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው ያሉ እና ተዓማኒነታቸው ጥርጣሬ ውስጥ የሚገባ ከመሆኑ በተጨማሪ ከዋናው ክስ እና የክስ ማስረጃ ጋር የማይገናኙ በመሆናቸው ክሳቸውን በደንብ አልተከላከሉም” ሲሉ ዳኛው ገልፀዋል፡፡"} {"text": "መጽሐፍ ቅዱሳዊ መነጠቅን የሚቃወሙ የራሳቸውን የሐሰት እና ግራ የሚያጋባ አስተምህሮ ለማቀናጀት ብዙ የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላትን ከዐውደ-ጽሑፉ ማውጣት እና ፍጹም የተለየ ነገር እንዲናገር ማዋሃድ አለባቸው ፡፡ ቪፕስ ፣ “መጽሐፍ ቅዱሳዊ” “አመክንዮአዊ” ዶክትሪን የሚመስል ነገር ሰብስበዋል ፣ ግን በእውነቱ መናፍቅ ነው!"} {"text": "ጽህፈት ቤቱ የሀገራቱ እና የህዝቦች ጠላቶች፥ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚመራው መንግስት እና በህዝብ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ማንም ሊያቆመው እንደማይችል ሊገነዘቡት እንደሚገባ አስታውቋል።"} {"text": "ገሊኦም መራሕቲ ኣፍሪካ ድማ እቲ ቤት ፍርዲ ኣድልዎ ይገብር እዩ ይብሉ።ኣብ ከይዲ ፍርዲ ዝርከቡ ኩሎም ኣፍሪካዊያን እዮም።ኣብ ዝሓለፈ ቀረባ እዋን ናይ ኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ዩዎሪ ሙሶቮኒ ኣባል ሃገራት ሕብረት ኣፍሪካ ካብ እቲ ቤት ፍርዲ ንኽወፃ ዝቕፅል ኣብ ዝካየድ ጉባኤ ሕብረት ኣፍሪካ ከም ኣጀንዳ ከቕርቦ እየ ኢሎም ኣለው።"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ዘዘራረቦ ተወካሊ ቄሮታት ኣሰንዳቦን ሾኔን፡ ብዛዕባ`ቲ ኩነታት ክዛረብ ከሎ “ንሕና ቃልስና ንደሞክራሲ`ዩ። ተቓውሞና ድማ ብድምጽናን ብኢድናን`ዩ-ዝዓጠቕናዮ ምንም ነገር የለን” ኢሉ።"} {"text": "-msgstr \"ንቁ የ ተሰኪዎች ዝርዝር: አይዝም የ \\\"አካባቢ\\\" ንቁ የ ተሰኪዎች: ይህን ይመልከቱ: .eom-plugin ፋይል ለማግኘት የ \\\"አካባቢ\\\" ለ ተሰጠው ተሰኪ\""} {"text": "ወንድሜ አሁን ኢትዬዽያ የሚባል ነገር አያዋጣም። መጀመሪያ ወያኔ ባጠመደልን መንገድ ተጉዘን የብሔር ሕብረታችንን ማጠንከር የግድ ነዉ። ያለበለዚያ ወያኔ ባፈረሰዉ ኢትዬዽያዊነት አማራዉ ብቻዉን ቢጮህ ዉጤቱ ከሌለች ኢትዬዽያ ጋር አብሮ መጥፋት ነዉ። መጀመሪያ ብሔርተኝነት፡ ልክ እንደ ትግሬወች። ከዚያ በመፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ አንድነት። ባሪያ ሁነን መፈቃቀድ የሚባል ነገር የለም፡ አርፎ መገዛት እንጅ። ለነፃነታችን እንሙት!!!"} {"text": "አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ፤ ባለሥልጣናት ፣ የኃይማኖት አባቶች ፣የኪነጥበብ ባለሞያዎችና ቁጥሩ የበዛ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ አቀባበሉን በጭፈራ አድምቆታል።"} {"text": "ውሀ ለሰው፤ ለእንስሳት እና ለአትክልቶች ሂወት ነው፡፡ ለመንገድ ግን ማርከሻ መድሀኒት የሌለው መርዝ ወይም ካንሰር ነው፡፡ ይድረስ ለክቡር አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ እና ሌሎች የሀገራችን ከተማ አስተዳደሮች!! በፍስሀ ገመ"} {"text": ""} {"text": "ኢትዮጵያ አሁንም ከአምባገነናዊ አገዛዝ ትላቀቅ ብለው ተነስተው በመጨረሻ ሰንደቅ አላማዋን ተጠቅልለው በመከላከያ ሚኒስትር ቢሮ ውስጥ የተሰዉላት እነ ጀነራል መርድን፣በሰሜን እኔ ብ/ጄነራል ደምሴ ቡልቱን፣ኮለኔል ታሪኩን ያፈራች መሬት ነች።ኢትዮጵያ ብዙ የተደከመባት እና ብዙ ትላልቅ ሰዎች የተሰዉባት ሀገር ነች።"} {"text": "በዶ/ር ዘላለም እሸቴ ሚያዝያ 7 2010 ዓ.ም በጃንሆይ ዘመነ መንግስት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ፋታ ስጡኝ እያሉ ቢጣሩም፥ ሰሚ አጥተው አቶ ጥድፊያ ኢትዮጵያን ላለፉት ዓመታት ለመከራ አሳልፎ እንደሰጣት እናውቃለን። ከታሪክ ጠባሳ ካልተማርን ታሪክ ራሱን ይደግማል። ለዶ/ር አብይ አህመድ ፋታ እንዲሰጥ የሚያስፈልገው ለእርሳቸው ስልጣን ማራዘሚያ አይደለም። ፋታ የምትፈልገው ኢትዮጵያ ናት። አሁንም ዶ/ር አብይን የሚያዋክቡ ወገኖቻችን ዓይናቸውን ከእሳቸው […]"} {"text": "አሁንም ማይክሮሶፍት ወርድ ላይ ካለን F4 መጫን ለመጨረሻ ጊዜ የተገበርነውን ይደግምልናን፡፡ ለምሳሌ አበበ ብለን ብንጽፍ እና F4 ብናጫን በ የምትባለውን ፊደለ በድጋሚ ይጽፍልናል፡፡Alt + F4 መጫን አክቲቭ የሆነውን መስኮት ይዘጋልናል፡፡ Ctrl + F4 ስንጫን ደግሞ አክቲቭ ከሆነው መሰኮት ውስጥ አክቲቭ የሆነውን ታብ ይዘጋልናል፡፡ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው በ ብራውሰራችን ከአንደ በላይ ታብ ከከፈትን Ctrl + F4 ስንጫን ያለንበትን ታብ ብቻ ይዘጋልናለን ነገር ግን Alt + F4 ብንጫን ሙሉ በሙሉ ብራውሰሩን ይዘጋብና ማት ነው፡፡"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "ላይ የተለጠፈው ጥቅምት 25, 2018 November 14, 2019 ደራሲ እንድርያስ\tአስተያየቶች ጠፍቷል በ 888 ካዚኖ እና Sloto Cash ላይ። 2 ትልቁ የቁማር ጣቢያዎች!\t"} {"text": "አሜሪካኖቹ ስለ ሃገራቸው ቀደም ስላሉት አመታት ሲናገሩ(ስለ ሁለት መቶ አመት ታሪክ ቢሆንም) የሚጠቀሙበት አንዲት ብሂል አለቻቸው።'' መስራች አባቶቻችን'' የምትል።ስለ ህገ መንግስታቸውም ሆነ ስለ የነፃነት ቀን ሲያወሱ ''መስራች አባቶቻችን'' የምትለው ቃል አትለያቸውም።አውሮፓውያንም ተመሳሳይ ሁኔታ ይጋራሉ።ህገ መንግስታቸው ከረቀቀ ከመቶ ዓመታት በላይ የሆናቸው በየዘመኑ አንዳንድ ማሻሻያ ከማድረግ በላይ መሰረቱን ሳያናጉት ይሄው ዛሬም አሉ።ለዚህም ሳይሆን አይቀርም ብዙዎች የአውሮፓ ሃገራት ምክር ቤቶች የመጀመርያውን ምክር ቤት ወይንም ፓርላማ መስራችዋን ሀገር እንግሊዝን ጨምሮ ስፍራቸውን ሳይቀይሩ የመስራች አባቶቻቸውን በማሰብ ቀደምቶቻቸው በሰሩት ህንፃዎች አሁን ድረስ የሚገለገሉት ።የካቲት 23/2004 ዓም (ማርች 2 /2012) የዓድዋ ድል አንድ መቶ አስራ ስድስተኛ ዓመቱ ታስቦ ይውላል። ዘንድሮ ደግሞ ብዙ ወጣቶች ታሪኩ በሚገባ ለትውልድ መተላለፍ አለበት ብለው ከሃገር ውጭ ባሉ ከተሞች እንደሚከበር እይተወሳ ነው።ጥሩ ጅማሮ ነው።በርቱ ማለት ደግሞ ጤናማ ና ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሁሉ አስተሳሰብ ነው።"} {"text": ""} {"text": "የእለተ እሑድ ፍጥረታት፡- እሑድ ማለት አሐደ ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን የመጀመሪያ አንደኛ ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር በመጀመሪያ ቀን ስምንት ፍጥረታትን እምኀበ አልቦ ኀበቦ አምጥቶ እሳት፣ ነፋስ፣ ውሃ፣ አፈር/መሬት፣ ጨለማ፣ ሰማያት፣ መላእከት እና ብርሃን ናቸው፡፡ /ዘፍ.1፣1 እሳት፣ ነፋስ፣ ውሃና መሬት አራቱ ባሕርያተ ስጋ ይባላሉ፡፡ ሰማያት ሰባት ናቸው፡፡ /መዝ.18፣1 ማቴ.3፣17 2ኛ ቆሮ.123 ዮሐ.14፣2 ዕዝራ ሱቱኤል 4፣4/"} {"text": "በዚህ የተነሳም የኢኳቶሪያል ጊኒ ህዝብ፣ ገዢውን የኢኳቶሪያል ጊኒ ዲሞክራቲክ ፓርቲና ፕሬዚዳንቱን ድምፁን አሰምቶ መቃወም ይቅርና ለማሞገስ እንኳ ፈጽሞ የማይደፍር፣ በከፍተኛ ፍርሀት የተዋጠ ህዝብ መሆኑ፣ በድፍን አለሙ የታወቀ ነው፡፡"} {"text": "እቶም ሰራሕተኛታት ናይ ቤት ትምህርቲ ሓደ ቈልዓ ሓደ ካብቶም ኣብ ፍሉይ መባእታ ቤት ትምህርቲ ወይ ፍሉይ ቤት ትምህርቲ ክምሃሩ ዘሎዎም ጕጅለ እዩ ኢሎም እንተ ጠርጢሮም ቅድሚ እቲ ዝበለጸ ዝሰማምዖ ዓይነት ትምህርቲ ምውሳኑ እቲ ቈልዓ ተወሳኺ መርመራታት ክግበረሉ እዩ። ናትካ ኮሙንን ፍሉይ ሰነ-ትምህርታዊ በዓል መዚ ትምህርትን ቅድሚ ነቲ ነገር ምውሳኖም ውላድካ ኣብ ፍሉይ መባእታ ቤት ትምህርቲ ወይ ፍሉይ ቤት ትምህርቲ ክጅምር ኣይክእልን እዩ።"} {"text": "የዓለም የጉዞ ጣቢያ። እዚህ ስለ አገራት ፣ ሪዞርት ፣ ሆቴሎች ፣ ሽርሽር ፣ ኢንሹራንስ ፣ ቪዛዎች ፣ የመኪና ኪራይ እና ብዙ ተጨማሪ ጠቃሚ ምክሮችን እና ምክሮችን ያገኛሉ ፡፡"} {"text": "የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከፍተኛ የሞት መጠን በተመዘገበባት አሜሪካ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር ከ500ሺ መብለጡን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቱ ባወጣዉ መረጃ ይፋ አድርጓል፡፡የመጀመሪያ"} {"text": "ሚኒስትሩ ‹‹ይኼ ግን የዚኽ ሥልጠና አካል አይደለም›› በሚል የተሰብሳቢውን ተቃውሞ ለማለሳለስና እንደዋዛ ለማለፍ ቢሞክሩም ጉዳዩ በዕረፍት ሰዓት በከፍተኛ ስሜት ከማወያየት አልፎ የሚኒስትሩን አጠቃላይ አቀራረብና ስውር ፍላጎት የተመለከቱ ቅሬታዎች ሲሰነዘሩም እንደነበር ተሰምቷል፡፡ ‹‹የሰውዬው ዓላማ ኹላችንን ፕሮቴስታንት ማድረግ ነው ወይ?›› ያሉ አንድ ተሳታፊ የሥልጠናውን አስተባባሪዎች ‹‹ለምንድን ነው የማትነግሩት?›› በማለት በቁጣ ጠይቀዋል፡፡"} {"text": "ስለዚህ በጥቂት ቀናት ውስጥ ይህን ቁጥር መስመር ላይ ለማየት ይችላሉ! ከዚህም በላይ አንድ ሰው ለማተም ሁሉንም ነገር ሊመዘግብ ይችላል ... ከዚያ በላይ ይሆናል!"} {"text": "ጉጅለ 20- ንብዝሒ ኣብቲ ጉጅለ ዘለዋ ሃገራት ዝውክል እዩ። እዘን ሃገራት እተን ብኢንዳስትሪን ዝማዕበላ ሃገራት ዓለም ኮይነን ን2/3 ህዝቢ ዓለም ዝውክላ እየን። ን85 ሚእታዊት ናይ መላእ ዓለም ሓፈሻዊ አታዊ ውሽጢ ሃገራት የጠቓልላ።"} {"text": "መግቢያ ህወሓትና የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ከሊቃነ መናብርቶቻቸው ሞት በኋላ፡ የኮሚኒስትዋ ቻይና ታሪክ በሃገራችን ይደገም ይሆን? የሊቀ መንበር ማኦ ዜዶንግ ሶስተኛዋ ባለቤት ጂያንግ ኲንግ (Jiang Qing) ከ1965 አ.ም.ፈ በፊት ከመካከለኛ እርከን የዘለለ ታዋቂነት አልነበራትም፡፡ የኋላ ኋላ ግን፣ ነብሰበላው የቻይና አብዮት (Cultural Revolution 1966-1976) ከመሩትና ‹‹አራቱ ማፍያዎች (Gang of Four)›› በመባል ከሚታወቁት ወግ አጥባቂ ኮምኒስቶች አንዷ ለመሆን በቅታለች፡፡ … Continue reading ​ህወሓት ከ4ቱ “ማፍያዎች” በኋላ:- ሰጋትና ዕድል →"} {"text": "በራሳቸው አፍ እንደ ተናገሩት ክርስቶስ የሞተላቸው እንዲድኑ ብቻ ሳይሆን እንዲሞቱም ነው፡፡ ለራስ ፍላጎት፣ ለዓለም ምኞት፣ ለተራው ነገር ሁሉ እንዲሞቱ፡፡ ለተነሣው ጌታ ለሕያው መድኅን እንዲኖሩ፡፡ ይህ ታላቅ የሕይወት ፍልስፍና፣ ይህ ጥልቅ የፍቅር ግንኙነት ዕድሜያቸውን ለተትረፈረፈ ፍሬ አበቃው፡፡ አያስቀኑም?"} {"text": ""} {"text": "ሌላው እንደቀደሙት ጠበቅ ያለ ቁጥጥር የማይደረግበት የመዋጮ ማሰባሰቢያ መንገድ ደግሞ ሱፐር ፓክ(Super PAC)በሚባለው ኮሚቴ አማካኝነት የሚከናወነው ነው። አንዳንዶች እነዚህ ኮሚቴዎች ምግባረ ብልሹነት ያጠቃቸዋል በማለት ይነቅፋሉ። በሌሎች አስተያየት ደግሞ የመናገር መብት መገለጫ ናቸው። ያም ሆነ ይህ (Super PAC)ሱፐር ፓኮች ባሁኑ ጊዜ ለፕሬዚደንታዊ ዕጩዎች ጠንካራ የመዋጮ ማሰብሰቢያ መንገዶች ሆነዋል።"} {"text": "የመልካም ሰው ኅሊና ዳኛ ይፈልጋል፡፡ በጋብቻ ውስጥ እነዚህን ዳኞች መምረጡ እና በፈቃዳችን ሃሳባቸውን ሰምተን መመራቱ የፈተናውን ፆር ያቀልልናል፡፡ እንዲያውም አንዳንድ ጊዜ የአንዳንድ ጓደኞ ቻችንን የፈረሰ ትዳር ከመፍረሱ እና ችገሩ ከመባባሱ በፊት ደርሰን ቢሆን ኖሮ አንዳች ለውጥ እናመጣ ነበር ብለን የምንቆጭበት ጊዜ አለ፡፡ በኋላ የሚመጡ ምክሮች እና ውይይቶች፣ ማስታረቆች እና ሽምግልናዎች ሁሉ ቀድመው መጥተው፣ ከዚህም በላይ በየጊዜው ተደርገው ቢሆን ኖሮ መልካም ፍሬ ባፈሩ ነበር፡፡"} {"text": "የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የከተማው ፀጥታና ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የወንጀል መከላከል ሥልትና የሥምሪት ሥርዓት በመቀየር ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ።"} {"text": "#EthTribune #TheEthiopianTribune The Ethiopian Tribune – የኢትዮጵያ ትሪቢውን:በእንግሊዝ ሀገር የሚገኘው አንጋፋው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተነሳ ውዝግብ እና ሃሜት Part 2"} {"text": "Watch TechTalk with Solomon S13 Ep2 – ቆይታ ከዶክተር እሌኒ ጋር (ክፍል አንድ) የዛሬዋ እንግዳዬ ዶክተር እሌኒ ገብረመድህን ናት። ባሁን ሰዓት blueMoon Ethiopia የተሰኘ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው በእርሻ ተኮር የፈጠራ ግንድ ስራ ላይ... Read more »"} {"text": "ኣብ ውደባዊ ጉዳያት፡ መዳያት ደቂ ኣንስትዮን መንእሰያትን፡ ኣብ መላእ ዓለም ዘሎ ስርርዓት ሰልፍና ናብ ዝለዓለ ደረጃ ይጐዓዝ ምህላዉ፡ ብመዳይ ደቂ ኣንስትዮ፡ ጉባኤ ምትእስሳር ደቂ ኣንስትዮ ሰልፊ ክካየድ ዝበቕዐ ምዃኑ፣ ብወገን መንእሰያት እውን ኣብ ዘተፈላለየ መዳያት ኣውራ ድማ፡ ኣብ ምትርጓም ሰነዳት ሰልፍን፡ ተሳትፎ ኣብ ማሕበራዊ መድያን ምርኡይ ተራ ምህላዉ ዘሕብን እዩ ድሕሪ ምባሉ ዘቕረቦም ነጥብታት ሓፈሻዊ ሚዛን ንምሃብ እምበር ዝርዝር ጸብጻብ ከምዘይኮነ ኣዘኻኺሩ። ቀጺሉ ኣብ ፖሊቲካዊ መዳይ፡ ብደረጃ ኤርትራን ከባቢናን፡ ኣብ ምዝዛም ዓመት 2020 ብፍላይ ሓያሎ ምዕባሌታት ከም ዝተራእየ ገሊጽ። ነዚ ንርእዮ ዘሎና ሓድሽ ምዕብልና ድማ ብኸምዚ ዝስዕብ ገሊጹዎ።"} {"text": "በነጻ የቅዱስ ናሙናዎች ጉብኝቱ ላይ የሚደረገው የሪም ጉብኝት ለዋናዎቹ ይግባኝ ማለቱን ይጠይቃል, አይደል? ከጉብኝትዎ በኋላ, ተወዳጅ የ Bacardi የምግብ መጠጥዎን ለማዘዝ ወደ አዲስ መኖሪያ ቤት ይጋብዙ ወይም አዲስ ነገር ይሞክሩ. (ማሳሰቢያ: ለ Morí Soñando , ወይም \"ሕልም አልመሠማሁ \", ለ Bacardi Orange, ለኮኮናት ክምር , ለአናያን , እና የብርቱካን ጭማቂ.)"} {"text": "ፖሊሱም እዚህ ላይ ጨምሮበታል፡፡ ማኅበረሰቡ ሰው መሆኑን፣ እንደሰው የሚያዝን፣ የሚያለቅስ፣ የሚራራ፣ ችግሩን ለመፍታት የሚፈልግ፣ የሚሰማው፣ ልቡ የሚሰበር፣ ሊሳሳትም የሚችል፤ የማኅበረሰቡ ችግር ችግሩ፤ ደስታውም ደስታው የሆነ መሆኑን ማሳየት አልቻለበትም፡፡"} {"text": "ቦንቱ በቀለ ለቢቢሲ እንደተናገረችው ከትናንት በስትያ ቂሊንጦ እስር ቤት አካባቢ በርካታ ሰዎች ወዳጅ ዘመዶቻቸው በመግለጫው መሰረት ከእስር ይፈቱ እንደሆን በጉጉት ሲጠብቁ ነበር።"} {"text": "በመጀመሪያ ደረጃ የእርስዎ ፕሮጀክት ለምናቀርባቸው ሂደቶች ሁሉ ኃላፊነቱን የሚወስደው የግል ሥራ አስኪያጅ ይ managerል ፡፡ ስለ ተወዳዳሪዎችዎ የተሟላ መረጃ አስቀድመን እንሰበስባለን ፡፡ የጣቢያው መዋቅር ይተነትናል ፡፡ Targetላማዎቹን አድማጮችን ለመሳብ የ SEO ቡድናችን አግባብ ለሆኑ ሐረጎች ከማስታወቂያ ገ togetherች ጋር አግባብነት ያላቸውን ቁልፍ ቃላት ያነሳል ፡፡ የእርስዎ ድር ጣቢያ ለ Google ማጣሪያዎች ይፈተሻል። የእኛ ተጨማሪ ባለሙያ ለተጨማሪ እርምጃ በጥንቃቄ ስልት ያዳብራል"} {"text": "መቼም የአንድን ሕዝብ ታሪክና ባህሉን አለማወቅ፣ ምን ያህል እንደሚያስቀባጥር እላይ የተጠቀሱት ደብዳቤዎች ሕያው ሁነው (ደብዳቤው ይኑር አይኑር…ሌላ ነገር ነው፣ቀልደኞቹ ግን ይህቺን ጨዋታ ከየት እንደ አገኙ እግዚአብሔር ይወቀው) ይመሰክራሉ።"} {"text": "በ525 ዓ.ም. ዲኖስዮስ ኤክሲጅዮስ (Dionysius Exiguus) የሚባል የሩስያ መነኩሴ የሮማው ጳጳስ መልዕክተኛም በመሆን የፋሲካን በዓል ኣወሳሰን ከግብጻውያን እንዲማር ተልኮ ነበር። እንደሚመስለኝና ኣንዳንድ ፀሓፊዎችም እንደሚሉት ኤክሲጅዮስ በ525 ዓ.ም. 532 ዓመትን ሳይጠቀም ኣልቀረም ይላሉ ዶክተር ኣበራ ሞላ። [1] [2] [3] ዲኖስየስ ኣኖ ዶሚኒ (Anno Domini ወይም ኤ.ዲ.) የሚባለውን ካለንደር በጃንዋሪ 1 ፣ 1 ኤ.ዲ. እንዲጀምር በ525 ቢወስንም በኋላም ፀሓፊዎች ጁልያን (ዩልዮስ) ካለንደር ያሉት የግብጾችንና የኢትዮጵያን ዘመን መቈጠርያዎች ስለማይመለከት እራሱን የቻለ ካለንደር ሆኖ ቆይቷል። ኤክሲጅዮስ ወደኋላ በመቍጠር ሲጀምር ይመስለኛል ኣዲሱ ካለንደር ላይ ሰባት ዓመታት ግድም የጨመረበት። የዓመታቱም ቍጥር ከግብጽ ይልቅ ወደ ኢትዮጵያ የቀረበ ነው። ጨረቃ መሬትን ስትዞርና መሬት ፀሓይን ስትዞር የሚወስዱት 532 ዓመታት (19 X 28) ተደጋጋሚ ናቸው። [1][4]"} {"text": "በበረራ አስተናጋጅነት ሙያ ውስጥ ረዘም ላለ ጊዜ የቆዩት ሆስተሶች (ሲኒየር ሆስተሶች) የተሻለ ደመወዝና ጥቅማጥቅም ቢከፈላቸውም አብዛኞቹ በስራቸው ደስተኞች እንዳልሆኑ ይነገራል፡፡ አየር መንገዱ ከአምስት ዓመት በፊት ለጀማሪ ሆስተስ ይከፍል የነበረውን 1200 ብር ወርሃዊ ደሞዝ አሁን ወደ 2500 ብር ቢያሳድግም አስተናጋጆቹ በበዛ የሥራ ጫና፣ በሥራ ደህንነት ማጣትና በየሰበቡ በሚጣልባቸው ቅጣት መማረራቸውን ይገልፃሉ። የስድስት ዓመት አገልግሎታቸውን የጨረሱ አስተናጋጆችን የኢምሬትስ እና የሳውዲ አየር መንገዶች እስከ 1 ሺ ዶላር (20ሺ ብር ገደማ) ወርሃዊ ደሞዝ በመክፈል እየቀጠሯቸው እንደሆነ ለማወቅ ችለናል፡፡ ሆስተሶቹ ከሰራተኛ አያያዝ ጋር በተገናኘ የሚገጥሟቸውን ችግሮችና ጠንከር ያሉ የመብት ጥያቄዎችን ካነሱ የደመወዝ፣ የጥቅማጥቅም ቅጣቶችና የዲሲፕሊን እርምጃዎች እንደሚወሰድባቸው ይገልጻሉ፡፡ የስራ ደህንነት ማጣትም ዋንኛው ችግራችን ነው ይላሉ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሓደ ናይ ውልቂ መድሕን ካብቶም ቤት ጽሕፈት ካሳ ውሕስነትን ብዓል መዚ ጥሮታን ዝኣልዩዎም ሓፈሻዊ መድሕናት ይፈላለዩ እዮም። ኣብቶም ሓፈሻውያን መድሕናት፡ ከም ማሕበራዊ ውሕስነት እውን ዝፍለጡ፡ ካልእ ገዲፍካ ናይ ሕማም ክፍሊት፡ ጥሮታን መተካእታ ደሞዝ ወለዲን እቱው እዩ። ኣብ ልዕሊ እቲ ማሕበራዊ ውሕስነት፡ ንነብስካን ንንብረትካን ተወሳኺ መድሕን ክህልወካ ኣድልዪ ክኸውን ይኽእል እዩ።"} {"text": "ኦሮሞ ጦረኛ፣ብልህ፣ልዩ ሚስጢራዊ ነው፡፡ ሌላ ትርጉም እንዳትሰጡት ከጥንት ጀምሮ በጦርነት ስልት የሚታወቅ ሕዝብ ነው፡፡ ሶስኒዮስን ጨምሮ ኢትዮጵያን የመሩ መሪዎች ወታደሮቻቸውን በብዛት የኦሮሞ ተወላጆችን የሚያደርጉት ስለገባቸው ነው፡፡ ሚኒሊክ ያደረጉት ይሄ ነው፡፡ በዚህ መንግስት እንጂ እስከደርግ ድረስ የምናውቃቸው ታላላቅ ጀነራሎች በእርግጥም ከኦሮሞ ሕዝብ የወጡ ናቸው፡፡ ኦሮሞ ብልህ ነው፡፡ ለሚኒሊክ አስተዳደር ስኬታማነት ዋና ተዋናዮች እቴጌይቱን ጣይቱን ጨምሮ፣ ሀብተጊዮርጊስና ዲነግዴና ሌሎች ኦሮሞዎች እንደሆኑ እንሰማለን እንጂ እያስተዋልን አይደለም፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በመጨረሻም መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲረዳው የምንፈልገው ነገር ቢኖር ሦስተኛውን ምዕራፍ የሕግ ማስከበር እርምጃ ከማከናወን ጎን ለጎን በጥፋት ቡድኑ ምክንያት ቀያቸውን ጥለው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሸሹ ወገኖቻችንን ለመመለስ፤ የተፈናቀሉትን መልሶ ለማቋቋም፤ መሠረተ ልማቶችን ለመጠገን፤ ነጻ የወጡ አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ዜጎች ወደ መደበኛ የሕይወት እንቅስቃሴያቸው እንዲመለሱ ለማድረግ በሁሉም ረገድ ዝግጅት አድርገናል። ወደ ትግበራ ስንገባ ከእጃችን እንዳያጥር እና ዐይናችንን ወደ ሌሎች እንዳናማትር ሁሉም"} {"text": ""} {"text": "ሂዩማን ራይትስ ወች የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ለወራት ያህል በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄዱ ተቃውሞዎች ሰልፈኞችን ለመቆጣጠር ቀጥታ መተኮሱን እና በእያንዳንዱ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ቢያንስ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ የተቃውሞ ሰልፈኞችን መገደላቸውን አረጋግጧል። ሂዩማን ራይትስ ዎች እና ሌሎች ድርጅቶች ከ300 በላይ የተገደሉ ሰዎችን ማንነት በስም ለይቷል እንዲሁም በተወሰኑት ጉዳይ ላይ በፎቶ ለማረጋገጥ ችሏል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ጽንፈኛው የህወሃት ቡድን ግን “የኤርትራ ወታደሮች ከመንግስት ጋር በመሆን ወጉኝ” ብሏል። የአገር መከላከያ ሰራዊትም በቡድኑ የተነሳው ሀሳብ ፍጹም ውሸት የሆነና “ጽንፈኛው የህወሃት ቡድን” በአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ የመከላከያ ሰራዊቱንና የኤርትራ ወታደራዊ የደንብ ልብስ አስመስሎ በመስራት ራሱ እየፈጠረ ያለው ድራማ መሆኑን ገልጿል።"} {"text": ""} {"text": "እውነቴን’ኮ ነው። የአምባገነኖች የዕድገት ፕሮጀክት ጥናት እና ዕቅድ ዋነኛው ራስምታት፦ ህብረተሰቡን እንዴት የልማቱ ተሳታፊ (ለልማቱ ጠቃሚ) እናደርገዋለን የሚል እንጂ ህብረተሰቡ እንዴት የልማቱ ተጠቃሚ ይሆናል የሚል አይደለም። ለዚህ ነው ኣንድ ሳይሆን ሰባት ዓባይን የሚገደብ መዋዕለ ንዋይ ያለ አግባብ የፈሰሰውና የሚፈሰው። እውነታው ግን፦ ህብረተሰቡን የልማቱ ተጠቃሚ የሚያደርግ ጥናት በራሱ ብቻ የህብረተሰቡን የልማት ተሳትፎ ለማግኘት አስተማማኝ ዋስትና ነው። ኢኮኖሚውን ብቻ ሳይሆን ከግብርናው ወደ ኢንዱስትሪው ቀጠና በጉልበት መግፋት፥ የህብረተሰቡንም ልማድና አኗኗር (አመለካከት፣ ዕምነት፣ ባህል፣ ወዘተ) ቀስ እያሉ በጥንቃቄ ማንሸራተት ያስፈልጋል። የማህበረሰብን አመለካከት፣ አመጋገብና taste (ጣዕም) ሳይቀይሩ ከስንዴ ገንፎ ወደ ስንዴ መኮረኒ፣ ከጤፍ እንጀራ ወደ ጤፍ ላዛኛ፣ ከሸንኮራ ስኳር ወደ በቆሎ ማጣፈጫ (corn syrup)፣ ከጀበና ወደ ማሽን ቡና፣ ከዳማከሴ ወደ ኪኒንና መርፌ በዝላይ መሻገር የገበያ ብቻ ሳይሆን የህይወትም ዋጋ ያስከፍላል"} {"text": "ባጭሩ አሁንም አገራችን በፈታኝ፥ አደገኛና አስፈሪ ሁኔታ ላይ ትገኛለች፡፡ ቆም ብለን የቱን መንገድ ብንከተል ይሻላል? ምን ብናደርግ አገራችንን ከዚህ አጣብቅኝ ማላቀቅ እንችላለን? የሚሉ ጥያቄዎችን በመመለስ አገራችን ከተጨማሪ ጉዳትና ጥፋት ማዳን እንደምንችል መገንዘብ ይገባናል።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "በግንባታ ኢንዱስትሪ ውስጥ ጥቅም ላይ ከሚውሉት ቁልፍ የ 3 ዲ ማተሚያ ቴክኖሎጂ አንዱ የሮቦት ክንድ አውጪ ሥራው ከ FDM ዴስክቶፕ 3-ል አታሚ ጋር ተመሳሳይ ነው። የሮቦት ክንድ በተገቢው መንገድ በተደረደሩ የባቡር ሐዲዶች ላይ ይንቀሳቀሳል ፣ ክንዱ የተለያዩ ንጣፎችን ለመገንባት ከአፍንጫው ውስጥ ተጨባጭ ነገሮችን ይወጣል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "“እኛ የምናካሄደው አብዮት ነው። በስህተት ንብረት ተወርሻለሁ የሚል ካለ ፍርድ ቤት ይሂድ፤ የተበደለ ካለ ለኛ ሳይሆን ለፍርድ ቤት ይናገር። ማንኛውም ሰው ያለ ፍርድ ቤት ውሳኔ እንዳይገደል አሳስባለሁ” በቀይ እስክሪብቶ ነው የጻፈው።"} {"text": "በየትኛውም የኢንዲያናሊስ የህዝብ ቤተ መፃህፍት ውስጥ በበርካታ ቅርንጫፎች ውስጥ ነፃ መጽሐፍ, ፊልሞች እና ሙዚቃዎችን ይመልከቱ. ተጨማሪ ነገሮችን እየፈለጉ ከሆነ የሚፈልጉት ትምህርታዊ ዝግጅቶች መቼ እንደታች ለማወቅ የቤተ-መጻህፍ የቀን መቁጠሪያን ይውሰዱ. አቅራቢያዎ ያለውን ቅርንጫፍ ይጎብኙና የሚያቀርበውን ማንኛውንም ነገር ይመልከቱ. የቤተ-መጻህፍት ካርዶች ለሜሪን ካውንቲ ነዋሪዎች ነጻ ናቸው."} {"text": "የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 899,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 15°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።"} {"text": "ነገር ግን አንቶኒ የግብፆችን ንግሥት በተመለከተ ጊዜ ምንም አላሰበም። ማርክ አንቶኒ ከክሌዎፓትራ እስኪገናኝ ድረስ ክቡር ሰውና ጀግና መሆኑን አሳየ እንጂ ከዚያ በኋላ ግን ፍጹም እንደ ባሪያዋ ሆነ።"} {"text": "Matsuo የአምልኮ ስፍራ አሁን ያለው አንድ ተብሎ ተጠርቷል 、የ በካንዳ Shrine ዝርዝር (1880 ቶኪዮ ሜትሮፖሊታን ማኅደር ስብስብ) መሠረት、የአምልኮ ስፍራ የ Noriyuki Gotamashiinochi ነው Matsuo Inari በር ጠቅሷል、ይህ Inari አምላክን ማምለክ የሆነ የአምልኮ"} {"text": "ጁዲን ጥቅል ግሩፕ እ.ኤ.አ. በ 2009 የተቋቋመ ፣ በታዋቂ የባህር ላይ ከተማ በኒንግቦ ከተማ ውስጥ የሚገኝ የታሸገ የምግብ ኩባያ እና ኮንቴይነር ልዩ አምራች ነው ፣ በአለም አቀፍ ገበያዎች ላይ ብዙ ዕድሎችን እና ተወዳዳሪ ዕድሎችን ያስገኘልን ምቹ መጓጓዣ እያገኘን ነው ፡፡ የኩባንያው አሠራር ትልቅ አስፈላጊነትን ስለሚያመጣ ኩባንያው የውጭ ንግድ አገልግሎት ቡድን እና የአመራር ልምድ አለው ፡፡"} {"text": "በእለቱ የመወያያ ሰነዱ ከመቅረቡ በፊት ‘Building a healthy institutional Ethos’ በሚል ርዕስ ዶ/ር ታደሰ አክሎግ ወረቀት ያቀረቡ ሲሆን በፅሁፋቸውም አቅራቢዉ የተማሪዎችን ሁለንተናዊ ስብዕና ለመገንባት ሁሉም የዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት የጋራ እሴት(shared institutional ethos) ሊኖራቸዉ እንደሚገባ በመጠቆም፤ በዚህ ዙሪያ የተሻለ ተሞክሮ ያለዉን የጅዋራላል ዩኒቨርሲቲ (’ Jawaralal Nehru University’/JNU) ዩኒቨርሲቲ ልምድ አብራርተዋል።"} {"text": "የአገልግሎቶቹን ተግባራዊነት ማቅረብ እና ጥያቄዎችዎን ማሟላት ፡፡ ከእርስዎ ጋር ያለንን የውል ግንኙነት ለመቆጣጠር እና / ወይም ከህጋዊ ግዴታ ጋር በሚስማማ መልኩ በሚከተሉት ተግባራት እንሳተፋለን ፡፡"} {"text": "የቅጅና ተዛማጅ መብቶች ጥበቃ ዓላማ የፈጠራ ባለሞያዎች የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ለማከናወን ያፈሰሱትን እውቀት፣ ጊዜና ኃብት እንዲያካክሱና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ሆነው ለተጨማሪ የፈጠራ ሥራ እንዲነሳሱ ለማድረግ ነው፡፡ በመሆኑም የቅጅና ተዛማጅ መብቶች መጠበቅ ቀጣይ የፈጠራ ሥራን ለማበረታታትና ኢንቨስትመንት እንዲበረታታ አቅም ለመፍጠር የሚያግዝ ነው፡፡"} {"text": "የፌዴራሉ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በሕገወጥ መንገድ ሀብት አከማችተዋል፣ ስልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል፣ የታክስና የቀረጥ ማጭበርበር ፈፅመዋል፣ የጉምሩክን ስርዓት ባልተከተለ መንገድ ከትራንዚት ድርጅቶች ባለቤቶችና ደላሎች ጋር በመመሳጠር የተለያዩ ዕቃዎች ፍተሻ ሳይደረግባቸው ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ አድርገዋል ሲል በሙስና ወንጀል ጠርጥሮ ክስ ከመሰረተባቸው 60 ግለሰቦች መካከል በ1ኛው መዝገብ ስር የተጠቀሱት ሰባት ባለስልጣናትና ነጋዴዎች በትንሹ ከ230 ሚሊዮን ብር በላይ መንግስትን አሳጥተውታል አለ።"} {"text": "እነዚህ ወጣቶች አንድ አስደማሚ ተግባር ጀምረዋል፡፡ በየዓመቱ የአድዋ በዓል ከመከበሩ ቀደም ብለው ከአዲስ አበባ በመነሣት በእግራቸው ወደ አድዋ መዝመት፡፡ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው በእግራቸው የተጓዙትን መንገድ እነርሱም በእግራቸው መከተል፡፡ የቀድሞ የአድዋ ዘማቾችን ስሜት እየተጋሩ፣ ታሪካቸውን እያጠኑ፣ በየደረሱበት ለሚያገኙት ሁሉ የአድዋን የላቀ ኢትዮጵያዊነት እየሰበኩ፣ የትውልድን ቃል ኪዳን ማደስ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሐምሌ 16/2007 ዓ.ም. ለአሥር ወራት በእስር ላይ የቆየውን ጋዜጠኛ፣ ተመስገን ደሳለኝን (ከኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር ዝምድና የለውም፤) ለመጠየቅ ወደዝዋይ ወህኔ ቤት ሄጄ ነበር፤ የወሕኒ ቤቱ ባለቤቶች ማረሚያ ቤት ይሉታል፤ ማረሚያ ቤት ማለት ሀሳቡን በነጻነት የሚገልጽና በሀሳቡም ከወያኔ ጋር በሎሌነት ለመተዳደር የማያመች ሲሆን የቀናውን በጉልበት የሚያጎብጡበት ማለታቸው ነው፤ ማረም ማለት ቀጥታውን ማጉበጥ ነው፤ እንዴት እንደሚያጎብጡት ላሳያችሁ፤–"} {"text": "የግሌግሌ አሰ procedure procedureጉ ሥነ-ስርዓት ከፍትህ ሥነ-ስርዓት መሠረታዊ በሆነ ሁኔታ ይለያሌ። የሚከተሉት ነጥቦች በሁለቱ የክርክር አፈታት ሁነቶች መካከል ያለውን ልዩነት የሚገልፁ ብቻ ሳይሆኑ የግሌግሌ ጉዲይ ጥቅሞችን ያጎሊለ-"} {"text": ""} {"text": "እውነት እንነጋገር ከተባለ እንደ ቤተክርስቲያኗ ሕግና ሥርዓት የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን 5ኛ ፓትርያርክ ነበራትን? 5 ሳይባልስ 6 ሊባል ይቻላልን? ቢባል ካላበልን ካልቀጠፍን ካልተዳፈርን በስተቀር እውነቱን ከተናገርን በርግጠኝነት 5ኛፓትርያርክ እንዳልነበራትና 5 ሳይኖርም 6ኛ ብሎ መሾም እንደማይቻል እንናገራለን እንመሰክራለን፡፡ አባ ጳውሎስ እንደሚታሙት ሁሉ “ፓትርያርክ ለመሆን የሚያበቃቸውን መስፈርት ጨርሶ አያሟሉም” የሚለውን እንኳ ለፈጣሪ ትተን አባ ጳውሎስ 5ኛ ፓትርያርክ እንዳልነበሩ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡"} {"text": "የአንድ ካህን ዋና ዓላማውና ተግባሩ የወንጌል ገበሬ ሆኖ መንግስተ እግዚአብሔርን ለመስበክ መሰለፍ ነው፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መርሖች ቀዳሚና ቋሚ መርሕ አድርጎ መንቀሳቀስ፣ አስፈላጊ ይሆናል፡፡"} {"text": "ልጆቻችሁን ከፊደል እኩል የአገር ፍቅር አስተምራችሁ ኢትዮጵያዊነትን ያላበሳችኋቸው ዕለት ያኔ ምሥጋናችሁ በፍሬ ይደርሰናል» ያሉት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓቢይ አህመድ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ሕዝብ አደራ የሰጡት ቃል ሆኖ ይታወሳል፡፡"} {"text": "በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዘ ሄግ ከተማ ትናንት ምሽት በተካሄደው የ2018 የፔን እና የኦክስፋም ኖቪፕ - \"ሃሳብን የመግለጽ መብት\" አዋርድ ተሸላሚ ሆኗል። ሽልማቱን ያዘጋጁት ኦክስፋም ኖቪፕ እና ፔን ኢንተርናሽናል የተሰኙ አለማቀፍ ተቋማት ሲሆኑ ከእስክንድር ነጋ ጋር የአመቱ ተሸላሚ ሆና የተመረጠችው የቬኒዙዌላዋ ጋዜጠኛ ሚላግሮ ሶካሮም ልብ የሚነካ ንግግር አድርጋለች። እስክንድር ነጋ በስፍራው ተገኝቶ ሽልማቱን መቀበል ባይችልም ከእስር ቤት ሆኖ የላከው I SHALL PERSEVERE (እኔ እጸናለሁ) የሚለው መልእክቱ በምሽቱ ዝግጅት ላይ ተነብቧል። በጃዝ ሙዚቃ እና በግጥም የታጀበው ይህ የስነጽሁፍ እና የሽልማት ዝግጅት እጅግ ደማቅ ነበር። ሄግ ትያትር በተዘጋጀው በዚህ አለም ዓቀፍ የስነ ጽሁፍ ምሽት መክፈቻ ላይ የከተማዋ ከንቲባ - የኦክስፋም … [Read more...] about እስክንድር ነጋ “ሃሳብን የመግለጽ መብት” ሽልማት"} {"text": "ነፃነት መብት አይደለም፣ ሰው መሆን ነው፣ የሕይወት ትርጉምና ፋይዳ ነው። የሰዎች ተግባራዊ እንቅስቃሴ በሙሉ አንፃራዊ ነፃነትን ለማሳደግ የሚደረግ ጥረት ነው። ይህ ጦማር ገፅ የነፃነቴ ማሳያ፣ ሰው የመሆኔ ምልክት ነው፡፡\tView all posts by Seyoum Teshome\t"} {"text": ""} {"text": "የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር 49 የፍቃድ ጥያቄዎችን ውድቅ አደረገ Views 358 የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድናት ምርመራ ፈቃድ ከጠየቁ 56 የአገር ውስጥና የውጭ አገራት ኩባንያዎች ውስጥ"} {"text": ""} {"text": "ሀገሪቱ ወደ ዲሞክራሲያዊ ስርአትና ጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ እንዳትሻገር ማነቆ ከሆኑባት መካከል ዋነኛ የሚሏቸውን ነው ፕ/ሩ የጠቆሙት፡፡ አንደኛው ስጋት የህወኃት አካሄድ ነው ያሉት ፕ/ሩ፤ የህወኃት ችግር በትግራይ ላይ ብቻ የሚቆም ሳይሆን በሀገሪቱ አጠቃላይ ችግር ሊፈጥር የሚችል ስጋት ነው ብለዋል፡፡"} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ሽልማቱን አስመልክተው በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት አጭር መልዕክት፤ \"ይህ ሽልማት የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ነው\" ብለዋል። በዚሁ አጭር መልዕክታቸው ላይ \"ኖርዌይ የኖቤል ሽልማት ሰጪ ኮሚቴ ውሳኔ በጣም ተደስቻለሁ። ለሰላም ሲሉ ጠንክረው ለሚሠሩ ሁሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ\" ብለዋል።"} {"text": "ይሁንና ይህ ዐይነቱ አስተሳሰብና አትኩሮ ከሃጫሉ መገደል በኋላ የፖለቲካውን ሜዳ በአዲስ መልክ እንዲበወዝ ለማድረግ ቢችልም ፖለቲካዊ ውዥንብርነትና የበላይነትን ለመያዝ መሯሯጥ አሁንም ድረስ ጋብ ያለ አይደለም። በእነጃዋር መታሰር የፖለቲካው መድረክ ለተወሰነ ጊዜ ጸጥታ ያገኘ ቢመስልም፣ አሁን ደግሞ አገርሽቶበት ልዩ ዐይነት መልክ እየያዘ በመምጣት ላይ ይገኛል። በተለይም ወያኔ በጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ ላይ ያደረገው አሳዝኝ ድርጊት በኢትዮጵያው ወታደራዊ ኃይል፣ በአማራው ክልላዊ ኃይልና ፋኖዎች ትብብር ከከሸፈና የወያኔም የክልሉ ልዩ ኃይል በማያዳግም መልክ ከተደመሰሰ በኋላ እነታዬ ደንደአ፣ ሺመልስ አብዲሳና ሌሎች የኦርሞ ጽንፈኞችና በብልጽግና ፓርቲ ውስጥ የተሰገሰጉ አደገኛ ኃይሎች በወታደሩ ላይ የደረሰውን ዕልቂትና የትግራይን ክልል ከፋሺስቱ የወያኔ ኃይል ነፃ ለማውጣት የተከፈለውን ከፍተኛ መስዋዕትነት በመዘንጋት የወልቃይትና ጸገዴ ነገር በእኛ ነው ሊወሰን የሚችለው በማለት የማያገባቸውን አደገኛ የፖለቲካ ቁማር መጫወት ጀምረዋል። አርባ ዓመት ያህል፣ በተለይም ደግሞ በ27 ዓመት በፋሺስቱ የወያኔ አገዛዝ ዘመን የራያና የወልቃይት ፀገዴ ህዝብ ተሰቃይቷል፤ እንደልቡ የአማርኛን ቁንቋ እንዳይናገርና በአማርኛም እንዳይዘፍን ክትትል ይደረግበት ነበር። ቁጥሩ የማይታወቅ ኃይል እየታፈነ በመወሰድ የት እንደተሰወረ አይታወቅም። አብዛኛው እንደተገደለ ይነገራል። ይህ ሁሉ ግፍና ስቃይ ከደረሰና ብዙ ወጣትም ህይወቱን ከሰዋ በኋላ የተቀረው ህዝብ አሁን እፎይ ማለት ሲጀምር የወልቃይትን ጉዳይ የወልቃይት ህዝብ አያገባውም ብሎ መናገርና ቅስቀሳ ማድረግ አጉል ጥጋብና ፖለቲካ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለመገንዘብ አለመቻል ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን አሁን ደግሞ ሱዳን በግብጽና በሌሎች መንግስታት ድጋፍና ግፊት የአገራችን መሬት ውስጥ ሰተት ብላ ከገባችና የተወሰነ መሬት በቁጥጥሯ ስር ባዋለችበት ጊዜ የፖሊስ ማሰልጠኛ ካምፕ ለማሰራት በሚል ሽፋን ከመቶ ዓመት በላይ ዕድሜ ያለውን የታሪክ ቅርጽ የሆነ ህንጻ በማፍረስ እነ አቶ ሺመልስ አብዲሳና የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ የሆኑት በእብሪት የኢትዮጵያን ታሪክ በማፈራረስ ላይ ይገኛሉ። የራሳችውን ታሪክ መስራት ይፈልጋሉ። በሌላ ወገን ግን ሌላውን ህዝብ የሚያገልና ባይተዋር የሚያደርግ ፖለቲካ በመሰረቱ ፖለቲካ ሳይሆን የሽፍጠኝነት ስራ ነው። በመሰረቱ ፖለቲካ ሲባል በአንድ አካባቢ የሚኖርን ህዝብ ከፈለገው ብሄረሰብ ይምጣ ወይም ይወለድ ለአንደኛው ወገን ሳያደሉ ፍትሃዊነት የተሞላበት ስራ መስራት ነው። ከተለያዩ ብሄረሰቦች የተወለዱና በአንድ ከተማም ሆነ መንደድር በሚኖሩት መሀከል መግባባት እንዲፈጠር ሁሉም በየሙያውና በፈለገው መስክ ሊሰማራበት የሚችልበትን ፕሮጀክት በመንደፍ ጠቅላላውን ህዝብ የሚጠቅም ስራ መስራት ነው። ፖለቲካ ሲባል በአንድ አካባቢ የፈጠራ ስራ እንዲዳብር በልዩ ተቋማት የሚደገፍ የመዋዕለ-ነዋይ እንቅስቃሴ ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ነው። ከዚህም በላይ ለወጣቱ የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት መክፈትና ከጨረሰም በኋላ ስራ ሊያገኝ የሚችልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ማለት ነው። ባጭሩ ፖለቲካ ሲባል የሰለጠነና ተከታታይነት የሚኖረው ስራ መስራት ማለት ነው። ሰላምንና ዲሞክራሲን የሚያሰፍንና እያንዳንዱ ዜጋ በእርግጠኝነት የሚኖርበትን ሁኔታ መፍጠር ማለት ነው። ባጭሩ የአንድ መንግስትም ሆነ የክልል አስተዳደር ኃላፊነትና ግዴታ ይህ መሆን አለበት። እነ ሺመልስ አብዲሳና የቤኔሻጉል አስተዳዳሪዎች ነን የሚሉት የተቃራኒውን ነው የሚሰሩት። ፖለቲካ ሲባል ደረት መንፋትና ዘር ተኮር ፖለቲካ ማካሄድ አይደለም። ይህንን ዐይነቱን እብሪት የተሞላበት ፖለቲካ ስንመለከት ለመሆኑ የኢትዮጵያን ህዝብና ታሪኩን የሚወክልና የሚከላከል መንግስት አለ ወይ? ብለን መጠየቃችን አልቀረም።"} {"text": ""} {"text": "ወዮ ደኣ ተግባራት እዚ ጨካን ህግደፍ ኩኖ ቃላት ኮይኑ ንበር ክንጻረፍዶ ፈቲና መሲሉካ ሓወይ ኮኹብ። ኩሉ ህዝቢ ኤርትራ ተጻራፋይ ንክኸውን ክትጽበዮ ድማ ዘይነበረ ባህሊ፡ ነውራም ዝኾነ ባህሊ ምስፋንዩ።"} {"text": "የቡድን ጥያቄ የዜጋን መብት በማክበር ይፈታል። የጎሳ ፖለቲካ፣ ግለሰቦች የሃሳብ የበላይነት ማግኘት ሲያቅታቸው፣ ወደ ስልጣን ለመዉጣት የሚጠቀሙበት አቋራጭ መንገድ ነው። የግለሰብ መሰርታዊ መብቱ ከተከበረ፣ ያማይከበር የቡድን መብት የለም። በየትኛዉም የአገሪቱ ክፍሎች፣ በክልል ወይም ጎሳ ሳይወሰን፣ ዜጎች በአፍ መፍቻ በቋንቋቸው መማር፣ በቋንቋቸው መጠቀም፣ መዳኘት፣ የመስራት፣ ሃብት የማፍራት፣ መሪያቸዉን የመመረጥ፣ ሃሳብቸዉን የመግለጽና የመደራጀት መብታቸው ያለምንም ገደብ ሊከበርላቸው ይገባል። ይህን ለማደረግ የግድ የጎሳ አደረጃጀት ወይም ክልል አያስፈልግም። ለአንዱ መብት ለመታገል፣ የዚያ ሰዉ ጎሳ አባል መሆን አያስፈልግም፣ ዜጋ መሆን ብቻ ይበቃል። ጎንደር ዉስጥ ያለ አንድ ኦሮምኛ ተናገሪ፣ የምችለው ቋንቋ ኦሮምኛ ብቻ ነዉ፣ በኦሮምኛ ልዳኝ ይገባኛል ካለ፣ አስተርጓሚ ሊመደብለት ይገባል። ይህን ለማደረግ የግድ የጎሳ ክልል አያስፈልግም። ይህ በየትኛዉም የገራችን ክፍል የዜጎች ሁሉ መብት ሊሆን ይገባል።"} {"text": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ቀጥሎ የተመለከተውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ | Reporter Tenders"} {"text": "ሙሽራዋን ቀደም ሲል በጓደኝነት ይዘዋት እንደነበር ያልሸሸጉት አባ ገብረክርስቶስ፤ እስከ ሰርጉ እለት ድረስ ግንኙነት አለመፈፀማቸውን ሰርጉ በተክሊል እንዲሆን የወሰኑትም ..ለልጅቱ ብዬ ነው.. ብለዋል፡፡"} {"text": "ስለ ጋራ ቤቶች ዝርዝር ጉዳይ ጌጡ ተመስገን እንደሚከተለው አስፍሮታል። የኮደሚንየም ተመዝጋቢዎች ... የካቲት 27 ቀን 2011 በእጣ ለተመዝጋቢዎች የሚተላለፈው..."} {"text": "ዳኒ የሀይማኖት መሪዎቻችን ምን እናድርጋቸው ? ግራ ገባን እኮ፡፡ በራሳችን ሀጢያት እና በነሱ ገመና መሀል ሆነን እንደ ድፎ ዳቦ ተንገበገብን፡፡ የት እንሂድ? ምን እናድርግ really this is true Gera Geban Eko Nededen !!!!!!!!!!!!!!!!!!!"} {"text": "ባለፉት ዓመታት በጤና ተቋማት የሚወለዱ ሁሉም ሕፃናት የልደት ካርድ እንዲኖራቸው፣ የንፁሕ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እንዲሻሻል ለማድረግ እና በትምህርት ተቋማት ድጋፍ የሠሯቸው ተግባራት ውጤታማ እንደነበሩ አስታውቀዋል።"} {"text": "ሁኔታዎች ሳይመቻቹ ቀርተው የግድ ዌስተርን ዩኒዮንን በመሳሰሉ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች ገንዘብ መላክ ካስፈለገ፣ የቤተሰቦቻችሁን የኢኮኖሚ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት የምትልኩትን ገንዘብ መጠን /አማውንት/ ወይም ድግግሞሽ /ፍሪኩየንሲ/ እስከ ሰላሳ በመቶው እንዲቀንስ እንድታደርጉ ግብረሀይሉ በህዝባችን ስም ጥሪውን ያቀርባል።"} {"text": "እናም እስኪ ምናለበት የዕውቀት ርዳታ ለሀገራችን ብንጀምር፡፡ በምን መንገድ አትሉኝም፡፡ በየአካባቢያችን ከሚገኙ ትምህርት ቤቶችና ኮሌጆች በርካሽ የምናገኛቸውን መጻሕፍት እንሰብስብ፡፡ በአንዳንድ ኮሌጆች እንዲያውም አፍሪካውያን ተማሪዎች መግለጫና ካርቶን እያስቀመጡ በነጻ ከሚሰጡ ተማሪዎች ሲሰበስቡ አይቻለሁ፡፡ በምዕራቡ ዓለም አንድን ነገር ለብዙ ጊዜ ማስቀመጥ እዳው የቦታ ጥበት ነውና በቶሎ እንዲ ወገድ ይመከራል፡፡ እኛም ይህንን ባህል እንጠቀም፡፡ መጻሕፍቱን እንሰበስብ፡፡"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": ""} {"text": "ጋልፍ ኢንፎርሜሽን ሰንተርውን በዚ ኣጋጣሚ ንመላእ ህዝቢ ኤርትራ ብሓፈሻ ንተጋባእቲ እቲ ጉባኤ ኸኣ ብፍላይ እንቛዕ ኣብዚ ኣብቀዓና ብምባል ዓወትን ኣሳልጦን ዘለዎ ጉባኤ ክኾነልና ትምነ ።"} {"text": "በሩ ላይ የነበሩት ስነስርዓት አስጠባቂዎች ስላቃታቸው ሌላ ኃይል አዘዙና ወደ አስር የሚጠጉ የሠለጠኑ ጠባቂዎች መጡ። እነሱም ስነስርዓት ሊያሲዙንና በስርዓት ሊያስገቡን ሞከሩ። ሆሆይ! … እኛ ማን ይችለናል ሐበሾችም አይደለን?! … አቃትናቸው። እነኛ ሁሉ ፍልጥ ፍልጥ የሚያካክሉ ስዊድናውያን ስነስርዓት አስከባሪዎች እኛ ሐበሾችን (ኤርትራውያንንም ይጨምራል) ሊቆጣጠሩን አልቻሉም።"} {"text": "የማስታወቂያውን ነገር ተወው ፡ግን ይሄ ምስኪን ህዝብ ከሚበላው የሚዘለው የበለጠበት ፡እውነት በዜና እንደምናየው ደስ ብሎት ነው ደሞዙን የሚያዋጣው ? ምነው እነ የዘመኑ የሀገር ቤቱ አልበቃ ብሎአቸው በውጭ አገር ካስቀመጡት ትንሽ ቢያዋጡና ይህን ደሞዙ ሳይነካ ቢኖርበት"} {"text": "በዚህ ረገድ እየተስተዋለ ያለውን ዝርፊያ ለማስቆም ቆንፅላ ጽህፈት ቤቶች ከጉምሩክ ኮሚሽን ትክክለኛውን መረጃ ወስደው በውጭ ሃገራት ላሉ ዜጎች ግንዛቤ የመፍጠር እና ህጉን ፈትሾ ክፍተቶችን የማረም ስራ ቢሰራ ችግሩን ለመቅረፍ ያግዛል ብለዋል፡፡"} {"text": "ፕሮግራሙ በጥበብ አዳራሽ በ ኢንፎርሜሽን እና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ ፕረዘዳንት ፕሮግራም መሪነት የተጀመረ ሲሆን የዩኒቨርስቲዉ ፕረዘዳንት : የባህርዳር ከተማ ምክትል ከንቲባዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የከተማይቱ ኗሪዎች እና ተማሪዎች ታድመውበታል።"} {"text": "ሕግ ጭራሽ ካለመከበሩ በከፋ ተመርጦ ሲከበር የበለጠ አልተከበረም፡፡ አሁን ባለን መረጃ ሀገሪቱ ከቻይና ጋር ስለገባነው የብድር ስምምነት የሚያትትውን 1000ኛውን አዋጅ ካወጀች ብኋላ እንኳ ከመቶ በላይ አዋጆች ወጥተዋል፡፡ ኑሮው፣ ፖለቲካው፣ ኢኮኖሚውና ማህበራዊ ጉዳያችን ብዙ ነው እና ሕጎቹ በዙ አይደለም ጉዳዩ፡፡ ስንቱ በርግጥ ወጥቶ ሥራ ላይ ዋለ ነው ጥያቄው፡፡ የማናከብረውን እና የማንተገብረውን ሕግ ማውጣት ከሕግ አልባነት አይሻልም፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "የተቀና የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ማጠናከሪያ ሥልጠና - ሞዱል ሁለት፡ የሠልጣኞች ማኑዋል, የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር, 2004"} {"text": "አንዳንድ የማኒንሆ ዘመዶች ጣሊያናዊ ናቸው ፡፡ ራፊንሃ ቤተሰቡን ለመባረክ በእግር ኳስ መጠቀሙ እጅግ ኩራት ይሰማዋል ፡፡ ሁለቱም አባት እና ልጅ እንዴት እንደሚጣጣሙ በመመልከት እንደ ማኒንሆ ያለ ወጣት አባት ለመሆን ልዩ ሰው ያስፈልጋል ፡፡"} {"text": "ዘኢኮኖሚስት በትንታኔው እንዳሰፈረዉ መንግስት አነዚህን ውሳኔዎች ያሳለፈው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አንጻራዊ በሆነ መልኩ መዳከም በማሳየቱ ነው፡፡ ባለፉት አስር አመታት የሀገሪቱ አጠቃላይ አመታዊ እድገት በአማካኝ 10 በመቶ የነበረ ሲሆን በያዝነው አመት ከ2 በመቶ በላይ ቅናሽ እንደሚኖረው የዓለም የገንዘብ ድርጅትን (IMF) ዋቢ አድርጎ ትንታኔውን አስቀምጧል፡፡"} {"text": "ድንጋይ እኛም መልኣክ ነው ኣላልንም ሰው ለስው ማዘኑ ድሕነት ወይም ሞኝነት ኣይደለም ሰብኣዊነት ነው ኣንተና መሰሎችህ ግን ሰብኣዊንት የሚጎላቹህ ይምስለኛል ለንናንተ በቁማቹሕ ለሞታቹህ እግዛብሔር ምህረቱን ይላክላቹህ"} {"text": "ብመሰረት እቲ ወጺኡ ዘሎ መምርሒ፣ 32 ሚእታዊት ናይቲ ዝውሰኽ ደሞዝ፣ ተቖራጺ ንስድራቤታት ኮይኑ፣ ስድራቤታት ዘይብሎም ከኣ ኣብ ባንክ ተቐማጢ ክኾነሎም’ዩ እቲ መንግስቲ ወሲኑ ዘሎ።"} {"text": "ወንድማችን ጥሩ ትምህርት ነው ቃለ ህይወት ያሰማልን.ከእግዚአብሄር ጋር እራስን መጠበቅ መልካም ነውና እራስህን ጠብቅ እንደ አምላክ ፈቃድ ካነት ብዙ እንጠብቃለን.ድንግል ማርያም ከሁሉ ነገር ትጠብቅህ."} {"text": "<<መከላከያ በህዝብ ላይ በፍፁም አይተኩስም። ከተተኮሰበት ግን ራሱን የመከላከል መብት አለው። ለምሳሌ ትግራይ ላይ በመከላከያ ላይ ምንም አልተተኮሰም። መከላከያም ችግሩ ከህዝቡ ጋር በመመካከር ተፈቷል።"} {"text": "ፋብሪካዎች የዋጋ ጭማሪ ሊያደርጉ ነው የችርቻሮ ሲሚንቶ ዋጋ በአዲስ አበባና ክልል ከተሞች እየናረ እንደመጣ ተገለጸ፡፡ ሪፖርተር ባደረገው የገበያ ቅኝት በአዲስ አበባ ገበያ ከ210 እስከ 220 ብር የነበረው የአንድ ኩንታል ሲሚንቶ ዋጋ፣ ከ250 እስከ 260"} {"text": "\"ልጄ ማቆ …. ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ የእናትህ መታመም ከዚህ ቀደም የነገርኩህ አንድ ወዳጄ ትንሽ ገንዘብ አግኝቻለሁና … ወደፊት ሰርተህ የምትከፍለኝ ከሆነ …. የጎደለህን 250 ብር ላበድርህ እችላለሁ ብሎ ጠራኝ፡፡ እኔም ሄጄ ያንን ገንዘብ ተቀበልኩ፡፡"} {"text": "ኤጀንሲው አስቀድሞ ቅድመ ዝግጅት በማድረጉ ምክንያት እና ይህን መጠነ ሰፊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ባይችል ኖሮ ጥቃቱ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖሊቲካዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ሊያስከትል ይችል እንደነበርም ገልጿል።"} {"text": "እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝነበረ መሰውኢ ኣስራዚ ንዚሐርር መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን ስብሕታት መስዋእቲ ምስጋናን ምእካል ስለ ዝሰኣኖ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ንጉስ ነቲ ኣብ ቅድሚ ቤት እግዚኣብሄር ዘሎ ማእከላይ ኣጸድ ቀደሶ እሞ፡ ነቲ ዚሐርር መስዋእትን ንመስዋእቲ ብልዕን ንስብሕታት መስዋእቲ ምስጋናን ኣብኡ ይስውኦ ነበረ።"} {"text": "ሶቅራጠስ ይኖርበት የነበረው ዘመን የአቴናኃይል እየተዳከመ በስፓርታ ሊጠቃና ሊወድቅ ባለበት ነበር። ስለሆነም ሶቅራጠስ የአቴናን ውድቀት ለማቆም አቴናን እንደተናዳፊ ዝንብ ያጠቃ ነበር።"} {"text": "ንብን እኛ ብናሠራት ኖሮ የርሷን መናደፍ ለዝንብ ሰጥተን የዝንብን ጠባይ ለንብ በመለስንላት ነበር፡፡ ግን ንብን እንዲሁ ሆና አገኘናት፣ አላመድናት፣ ወደ ቀፏችን አስገባናት እንጂ አንድም አልፈጠርናት፣ አንድም አላስፈጠርናት፡፡ ንቧን ማርና ንድፊያ እንደያዘች ነው ያገኘናት፡፡ ሰው በውስጡ ማርና ንድፊያ አለው፡፡ የተገዛ የሱፐር ማርኬት ማር የሚበላ ልጅ ንብ የምትባለውን የሚያውቃት በጣሳው ላይ ባለው ሥዕል ነው፡፡ መልኳን እንጂ ንድፊያዋን አያውቀውም፡፡ እርሱ እድሜ ልን በንብ እየተነደፈ ለጌቶቹ ማር ቆርጦ የሚሰጥ ገባርም ንብ እንደምትናደፍ እንጂ ማር እንደምትሰጥ አያውቅም፡፡ ‹ጌቶች ምን ምን ቢላቸው ነው ይህን የቀፎ እንጀራ የሚያስገፈግፉኝ› አለ የሚባለውም ለዚህ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ ከፈረንሣይ ወደ ሀገር ቤት ለመግባት ሲሉ ችግር ያጋጥማቸዋል። ፓስፖርታቸውን ይነጠቃሉ። የፈረንሳይ መሪ የነበሩት ላቫል ለጀርመኑ መሪሂትለር በመወገን ይክዷቸዋል።"} {"text": ""} {"text": "እንጠቀማለን MyCommerce.com ና FastSpring.com የእኛን የመስመር ላይ ግብይቶች ለማስተናገድ ደህንነታቸው የተጠበቀ አገልጋዮች ፡፡ እንቀበላለን ሁሉም ዋና የዱቤ ካርዶች ፣ ማይስትሮ (ዩኬ) ፣ giropay (ጀርመን) ፣ iDEAL (ኔዘርላንድስ) ፣ የባንክ / ሽቦ ማስተላለፍ ፣ WebMoney ፣ የግዢ ትዕዛዞች ፣ PayPal ፣ ቼኮች እና ቀጥታ ዴቢት. እባክዎ በትእዛዙ ቅፅ ውስጥ ተጓዳኝ የመክፈያ ዘዴውን ይምረጡ።"} {"text": ""} {"text": "ወርቄ ብቻውን አይደለም፡፡ ከእርሱም በፊት ሆነ ከእርሱ በኋላ ብዙ ሰዎችን አፍርቷል፡፡ በትግሉ፣ በሥራው፣ በልፋቱ፣ በድካሙ፣ ከውጣ ውረዱ የሉበትም፡፡ በግ ናቸው፡፡ ከድግሱ፣ ከሹመቱ፣ ከሽልማቱ፣ ከመድረኩ፣ ከአደባባዩ፣ ከሙገሳው፣ ከምርቃቱ እንደ ጭልፊት ማንም አይቀድማቸውም፡፡"} {"text": "ይህ ሁኔታ የአይከን ለውጥ ያስከትላል፡፡ ለጨዋነት፣ ለትኅትና፣ ለንጽሕና፣ ለታማኝነት፣ ለድንግልና፣ ለትዕግሥት፣ ለይቅር ባይነት፣ አርአያ ያደርጋቸው የነበሩት የእምነት መሪዎቹ ከዚህ በተቃራኒ ሰ!ያገኛቸው ሌሎች አይከኖችን ያመጣል፡፡ በአውሮፓ እና በአሜሪካ የእምነት አይከኖች ሲጠፉ ሚዲያ የፈጠራቸው አይከኖች ናቸው የተተኩት፡፡ አርቲስቶች፣ ዘፋኞች፣ የፊልም ተዋንያን፣ የፋሽን ሰዎች፣ ኳስ ተጫዋቾች፣ ወዘተ ቦታውን ተረክበዋል፡፡ እንግሊዛውያን ከሁለት መቶ ዓመታት በፊት በየመንደሩ የመንደሩ ጠባቂ ቅዱስ (patron Saint) የሚሉት ነገር ነበራቸው፡፡ ዛሬ የመንደሩ ጠባቂ ቅዱስ በመንደሩ ታዋቂ የእግር ኳስ ቡድን ተተክቷል፡፡"} {"text": "20. የመንግስታዊ ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሀሰት መለወጥ፣ ማጥፋት ወይም ጉዳት ማድረስ፣ ወይም በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ሙስና ወንጀሎች፣"} {"text": "አሁን አሁን ጀግንነት ይመስል በግፍ የተገደሉ ተማሪዎችን እሬሳ ተሸክሞ ወደ ክልሉ መሄድ እየተለመደ መጥቷል፡፡ በሴት ተማሪዎች ላይ የሚፈጸመው የአስገድዶ መድፈርና የግድያ ሲታይ አማራ መንግስት በሌላት ሀገር ውስጥ የሚኖር ህዝብ አስመስሎታል፡፡ ከአንድ ወር በፊት በአሶሳ በግፍ 3 ተማሪወች መገደላቸውና ከ40 ባላይ ተማሪዎች ከፍተኛ የአካላ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን ከዚህ አሳዛኝ ክስተት መማር የተቻለ አይመስልም፡፡ በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል ቡሌ ሆራ ተብሎ በሚጠራው ዩኒቨርስቲ የአማራ ተማሪዎች በከፍተኛ የህይወት ስጋት ላይ መሆናቸው ይታወቃል፡፡"} {"text": "ዋላ ጓሂ እንተ ተሰምዓካ ጽብቕ ኮይኑ ዝረኣየካን ንኽትዛነ ዝገብርን ነገር ክትገብር ፈትን። ድሒርካ ንስምዒታትካ ክትብድሆም ምእንቲ ክትክእል ሓደ ሓደ ግዜ ካብዞም ሕማቓት ስምዒታት ከተዕርፍ የድልየካ እዩ።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የፊዚክስ መስክ ብዙ ሰዎችን ለመረዳት በጣም አስቸጋሪ የሚያደርጉ ብዙ ገጽታዎች እንዳሉት እናውቃለን። ከእነዚህ ገጽታዎች አንዱ ነው የስበት ሞገድ. እነዚህ ሞገዶች በሳይንቲስቱ ተንብየዋል አልበርት አንስታይን እና ከተነበዩት ከ 100 ዓመታት በኋላ ተገኝተዋል ፡፡ በአንስታይን አንጻራዊነት ፅንሰ-ሀሳብ ውስጥ ለሳይንስ አንድ ግኝት ይወክላሉ ፡፡"} {"text": "እስከ ዛሬ ድረስ በዘልማድም ሆነ ከውጭ በመጣ የተሳሳተ ርዕዮተ-ዓለም በመጠመድ ህብረተሰቡ በሳይንስና በቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ ከመጠመድና በዚህ ተመርኩዞ ምርትን ከማምረትና ሰፋ ያለ የውስጥ ገበያ ከማስፋፋት ይልቅ ወደ ችርቻሮ ንግድ ብቻ እንዲያመራ በማድረግ ኑሮ ሁሉ የተዝረከረከ እንዲሆን ተደርጓል። በዚህም ምክንያት ውስጣዊ ኃይል እንዳይኖረው ሆኗል። በተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመመራት ሰፋ ያለ የሀብት መሰረት እንዳይጥል ታግዷል። ሰፊው ህዝብ ነፃነቱ ተገፎ ለዓለም ገበያ ቡና አምራች፣ ዛሬ ደግሞ አበባ አምራች እንዲሆን ተገዷል። መሬቱ በውጭ ከበርቴዎች እየተነጠቀ ለሃገሩ ባይተዋር እየሆነ ነው። መኖሪያውና አካባቢው እየተናጉበትና ወደ ቅኝ-ግዛትነት እየተለወጠ ነው። በዚህም ምክንያት የመፍጠር ኃይሉ ታፍኗል። በመሆኑም ለአንድ ህብረተሰብ እንደ ህብረተሰብ መኖር የግዴታ ሰፋ ያለ አኮኖሚያዊ መሰረትና የንግድ እንቅስቃሴ አስፈላጊዎች ናቸው። የነዚህ መሻሻል፣ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ ደረጃ በመሸጋገር ራስን በማቴሪያላዊ ኃይል ማሳደግና የመንፈስ ደስታን መጎናጸፍ የአንድ ህብረተሰብ ተፈጥሮአዊ መብቱ ነው።"} {"text": "በግል ወደ ገቢያ አዳራሽ እንዲሄዱ ሊያደርጓቸው ይችላሉ ወይም በድር ላይ በእርግጠኝነት የሚገዙ ከሆነ ብዙ ነጋዴዎች እና የተረጋገጡ አከፋፋዮች በአለም አቀፍ ድር ላይ ለገበያ ያቀርባሉ ፡፡ ወጭዎችን ሲያወዳድሩ ከተጠናቀቀው መጠን ጋር እንደ መጓጓዣ ወጪ እና ግብሮች ያሉ የተጨመሩትን ወጪዎች ሁሉ ለመመልከት ብቻ ያስታውሱ። ብዙውን ጊዜ የሚፈልጓቸው የፕላስቲክ ማከማቻ መጋዘኖች የጭነት ዋጋ በችርቻሮ እሴት ውስጥ ከተጨመረ በኋላ በእውነቱ እጅግ በጣም ጥሩው መጠን አይደለም። ከነፃ መላኪያ ጋር አንዱን ይፈልጉ ወይም ከሌሎች ጥቂት ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ሸቀጣ ጫጫ?"} {"text": "Megalopolis X Shenzhen ልዕለ ሀላፊ ሜጋፖሊሊስ ኤክስ በሆንግ ኮንግ እና በhenንገን መካከል ከሚገኘው ድንበር አቅራቢያ በታላቁ የባህር ዳርቻ ልብ መሃል አዲስ ማዕከል ይሆናል። ማስተር ፕላኑ የሕንፃ ግንባታ ከእግረኛ አውታረ መረቦች ፣ መናፈሻዎች እና የህዝብ ቦታዎች ጋር ያዋህዳል ፡፡ በከተማ ውስጥ የግንኙነት ደረጃን ከፍ ለማድረግ ከመሬት በታች እና በታች የመጓጓዣ አውታሮች የታቀዱ ናቸው ፡፡ ከመሬት በታች ዘላቂ የመሠረተ ልማት አውታር ለዲስትሪክቱ ለማቀዝቀዝ እና አውቶማቲክ የቆሻሻ አያያዝን እንከን የለሽ በሆነ መንገድ ያቀርባል ፡፡ ዓላማው ለወደፊቱ ከተሞች እንዴት እንደሚነደፉ የፈጠራ ማስተር ፕላን ማዕቀፍ ማቋቋም ነው ፡፡"} {"text": "ድሕሪ 10 ዓመታት ምዃኑ’ዩ። ምስ ሓደ ካብ ገዳይም ኣባላት ዜና ነበር ኣብ ስደት ተራኸብና’ሞ፣ ስርግፍኦ ተዘክሮታትን ሕሜትን ተለዋወጥና። ከም ወዮ እናሻዕ ዝደጋግመልኩም፣ ኣባላት ዜና ነበር እናክንራኸብ፣ ተዘክሮታትን ሕሜትን መሊኡና’ዩ። ኣውራ’ኳ ሕሜት። ዝሕመዩ ግና ሒደቶም’ዮ። እቶም ዝዝከሩ’ዮም ዝበዝሑ።"} {"text": "በተለይም የአመራር መፋዘዝ እና የመልካም አስተዳደር እጦት እንዲሁም ሥልጣንን ለግል ማበልጸጊያነት ማዋል ኋላ ላይ ለተፈጠሩ የቅርብ ጊዜ የሕዝብ ብሶቶች ምንጭ እንደሆኑ ያስረዳል፡፡"} {"text": "ጠቢቡም ‹‹ይህ ፈጽሞ ሊሆን የማይችል ነው፡፡ ሰው ሆኖ ምንም የሌለው የለም፡፡ ረስተኸው ነው እንጂ አንዳች ነገር አለህ›› አለው፡፡ ልጁ ቢያወጣና ቢያወርድም ያለውን ነገር ሊያገኘው አልቻለም፡፡ የሚያውቀው ምንም እንደሌለው ብቻ ነው፡፡"} {"text": "ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ አቤቱ እያሱ 5ቱን ደምቦች ባሻሻሉበት ዓመት አክሊሉ ሀብተወልድ ቢሸፍቱ ወረዳ “ደምቢ” ከተባለች ቀበሌ ተወለዱ። አካባቢውን ለማየት ወደዚያ ተጉዠ..."} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "ሌላውና አሳዛኙ ፡ ዋናው ሊያወያይ የሚችለው የጸሃፊው መሰረተ ሃሳብ ችላ ተብሎ ፥ የተወለደበት ቦታ ለመነጋገርያ አርስትነት መመረጡ ነው፡፡ ይህም የሚያመለክተው ፡ ጭንቅላታችን ጎልቶ ቢታይም ፡ አይምሮዋችን ግን ፡ ከትውልድ ወድ ትውልድ እየጠበበ መምጣቱን ነው።"} {"text": "(እንደ አንዳንድ የአገራችን ጉዳይ ይህም “ለድርድር የሚቀርብ” አይደለም፡፡) እናላችሁ … “የመጀመሪያ ቦይ ፍሬንድሽ ማን ነበር?” ብሎ የሚጠይቅ ‘የዘመናችን ሰው’ አይገርማችሁም! ወይም “እንትንዬውን ማን እንደወሰደው ካልነገርሽኝ ነገር ትደብቂኛለሽ ማለት ነው!” የሚል ‘የዘመናችን ሰው’ አይገርማችሁም! (ጀሬው…አንዴ ካላመለጡ የይገባኛል ጥያቄ የማይቀርብባቸው ነገሮች እንዳሉ ልብ በልማ!) እንዲህ የሚመሳስሉ አንድ፣ ሁለት ወሬዎች ወዳጆቼ ነግረውኝ…አለ አይደል… ‘‘ክራይ ማይ ቢላቭድ ካንትሪ” ብሎ የሚደሰኩር እንቅልፍ የማያስተኛ ተናጋሪ ሊናፍቀኝ ምንም አልቀረው፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ዛሬ የሚሰማኝ ይሄ ነው ... ለምን ? ለምን ? ለምን እሱን ????? በርግጥ ማንም እንዲሄድበት የማልፈልገውን መንገድ እሱ ሄዶበታል ግን ለምን ? ለምን ? ለምን ? ማንም የማይመልሰው ጥያቄ እንደሆነ አውቃለሁ. ወይንም ሪቾ ዛሬ ነካ አርግዋታል የሚያስብል ... ግን ይሄ የዛሬ ብቻ ስያሆን የሁልጊዜ ጥያቄዬ ነው ... ጊዜውስ ነበር ? ለኔ መቸም ቢሆን ጊዜው ያሆንም ግን ቢያንስ ዛሬን አይቶ ቢሄድ ም,ን ነበረበት? አሁን እድሜ ልክሽን ለምን ስትይ ኑሪ ስትለኝ እንጂ የማይመለሱበትን መንገድ ጨክነህ መሄድህ ... ይሁን ... የሚገርምህኮ ... ትለኝ የነበርውን ኑሮ አየሁት .. ኖርኩት .. በጣም ደስተኛ ነኝ .. ሂወት ከዚህ በላይ እንዴትም ጣፋጭ አትሆንም ... ያልከኝ ሁሉ ደርስዋል ... ሰላሜንንና ደስታዬን አጊኝቻለሁ .. አንተ ግን የለህም ... እንደማትመለስ እያወኩ ጠበኩህ .. ተስፋ ግን አልቆረጥኩም .. አውቃለሁ አንድ ቀን እኔም የማይመለሱበትን መንገድ ስሄደው አይሀለሁ ...ግን ምን ነበረበት ለመሄድ ከመወሰንህ በፊት አንድ ጊዜ ዞር ብለህ .. ማየት ብትችል ኖሮ ? እርግጠኛ ነኝ በቁመቴ ሙሉ የሚወርደውን እንባዬን አይተህ ለመሄድ ባልቆረጥክ ነበር ... ግን አልወቅስህም .. ባትገደድ አትደፍረውም ... በልቤ ግን ነፍሴን ካወኩበት ጊዜ ጀምሮ የሰጠህኝን ፍቅርና እንክብካቤ መቸም አልረሳውም . በማንም አለውጥህም እልህ ነበር ... አለወጥኩህም .. ግን አንተት ተወት አርጌ እሱን ሙሉ በሙሉ ወደልቤ ላስገባ ቆረጥኩና .. ትመኝጅኝ የነበረውን ፍቅር ሁሉ አገኘሁት .. ካንተ ውጪ ቢሆንም ደስተኛ ነኝ ... ቢሆንም አልወቅስህም .. ፍቅርን አስተምረህኛል ... የወደፊት ሂወቴ እንደድሮው አያስፈራኝም ... ምርቃትህ ደርሶ ፍቅርን አጊኝቻለሁ .. አንተም ባለህበት ሰላም ሁንልኝ ... ሁሌም አስብሀለሁ !"} {"text": "ጥሩ የአሁኑ 6S 22.2V 5000mAh LiPo ከ 20 እስከ 30C የሚለቀቅ የወቅቱ አቅም አለው ፣ ይህም ማለት ከፍተኛው የኃይል ፍሰት መጠን 30 እጥፍ ወይም 30 * 5 = 150A ነው ፡፡ ሙሉ ጭነት 22.2% የቮልት ጠብታ በመያዝ 5 * 0.9 * 30 * 3000 = 10W ኃይል እናገኛለን ፣ ስለሆነም 0.9 ነው ፡፡"} {"text": "ሙሉጌታ፡- ጠንካራ ተፎካካሪ ናቸው የምለው ፋሲል ከነማንና ቅዱስ ጊዮርጊስን ነው፡፡ ሁለቱም ጥሩ አቋም ላይ ይገኛሉ እኛ ያለን ርቀት የ1 ጨዋታ ውጤት ነው ገና ያልተጫወትነው 15"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 26W 32W 48W ኤልያጅ የ LED የመስሪያ ማጠቢያ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "ኣብ ዝሓለፈ ቀዳመ ሰንበት ኣብ ከባቢ ዋና ከተማ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዝተላዕለን ሞት 23 ሰባት ዘስዓበ ግጭት ቡራዩ ስዒቡ ትማሊ ሶኑይ ኣብ አዲስ አበባ ተቓውሞ ምክያዱ ተፈሊጡ’ሎ።"} {"text": ""} {"text": "ደቂ ኤረይ መዓረይ እንቃዕ ብድሓን መጻኹም። ብሃንቀውታ ኢየ ክጽብርያ ቀንየ። ብፍላይ ናይ ሰናይ ዓቅልን ናይ ሃና ሓዳራ ከይ ብተን እና ፈራሕኩ ኢየ ክርኢያ ጸኒሐ ግን ሓጺራ ከኣ፡ ቅሩብ እባ ኣንውሕ ኣብልዋ ሶሪ ዝክኣል እንተ ኮይኑ ማለት ኢዩ ። ብዝኾነ ኣኣብ ዘለናዮ ኣምላኽ ይሓልወና ። ንስኹም ከኣ ከምዚኣ ገርኩም ኣዛናግዑና፡ ንዓኹም ከኣ ኣምላኽ ይባርኩም ደቂ ኤረይ መዓረይ ጽቡቃት ዘርኢ።"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "ከኤሊሪትሽ አስፈሪ ተከታታይ አነሳሽነት ፣ የቦርደን Dispatches በቼሪ ቄስ ይህ አንጠልጣይ ሊዝ ቦርደን የተጠቀመው ታሪካዊ የመጥረቢያ ጭንቅላት ጥቃቅን ቅጅ ነው ፡፡"} {"text": "ከድርጅቱ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በተገኘው መረጃ መሰረት በድርጅቱ ህብረት ስምምነት ሰነድ እና በሀገሪቱ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ መሰረት እርምጃ መወሰዱ ታውቋል፡፡"} {"text": "ፈላስፋው ዘርአ ያዕቆብ ራሱ እንዲህ ይላል”ጥንተ ትውልዴ ከአክሱም ካህናት ነው። ሆኖም እኔ የተወለድኩት በአክሱም አካባቢ ከአንድ ደኻ ገበሬ፥ በነሐሴ 25 ቀን፥ በያዕቆብ መንግሥት በ3ተኛው ዓመት፥ ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ1592 ዓመት ነው። ክርስትና ስነሣ ዘርአ ያዕቆብ ተባልኩ፤ ሰዎች ግን ወርቄ ነው የሚሉኝ።” (ገፅ13-14)፡፡ትምህርት ሲማር ከቆያ በኋላ ወደ ትወለድ ሀገሩ ሲመለስ እንዲህ ይላል “ከዚያ በኋላ ወደ አክሱማዊት ሀገሬ ተመልሼ 4 ዓመት መጻሕፍት አስተማርኩ።(ገፅ 14)”"} {"text": "ይህ ብቻ ሳይሆን አቶ ለማ የፈለገ ልዩነት ቢኖራቸው የለውጡ ቀኝ እጅ ነበሩና የተለየ ሐሳብ ይዘው ብቅ ማለታቸው መብታቸው እንደሆነ የሚገልጹም አልታጡም። በተለይ እኔንና ዐቢይን የሚለየን ሞት ነው በማለት ሲገልጹ የነበሩት አቶ ለማና ብልጽግና ፓርቲ እንዴት ይጓዛሉ? የሚለው ጥያቄ በእንጥልጥል ላይ ነው። (ኢዛ)"} {"text": "ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ እንደሰማችው ከሆነ በኪራይ ወደ ስራ ገቡ የተባሉት አውቶብሶች እንደየደረጃቸው በአንበሳ አውቶብስና በሸገር ባስ ታሪፍ ተሳፋሪዎችን እያስከፈሉ ይሰሩና በኪራይ አገልግሎቱን ስለሰጡ ብቻ ከከተማ አስተዳደሩ እንደየአውቶብሶቹ ደረጃ ወርሀዊ ኪራይ ይከፈላቸዋል።"} {"text": ""} {"text": "የቻይና ዓሳ ንድፍ RPET 100% እንደገና ጥቅም ላይ የዋለ ቁሳቁስ የደረት ከረጢት ስፖርት ቅጥ የሩጫ ሻንጣ ለዩኒሴክስ ፋብሪካ እና አቅራቢዎች ተንቀሳቃሽ ጥሩ ቀዝቃዛ የፋሽን መላኪያ ሻንጣ | ቻንግሊን"} {"text": "በቅዱስ ጊዮርጊስ ፋብሪካ ውስጥ የመጣውን ሰው ሰላምታ ለመስጠት ሰራተኛው ብቅ እያለ ‹‹ጌቾ እንዴት ነው …ሰላም ነህ›› እያሉ ያዋሩታል። ሰዓቱ ስለደረሰ ቆሞ ሊያናግራቸው አልቻለም። ነገር ግን በርቀት ለሰላምታ እጁን እያውለበለበ ወደ ቢሮው ገሰገሰ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በረኛ የነበረው ጌታቸው አበበ(ዱላ) የሚሰራው እዚህ ፋብሪካ ውስጥ ነው። የስራ መደቡም የሽያጭ ሰራተኛ ነው።"} {"text": "ናጽነት ዜጋታት ክበሃል ከሎ ሰባት ብዘይዕንቅፋትን ብዘይዓጋትን ከምቲ ዝደለይዎ ኽገብሩ፡ ክዛረቡ፡ ወይ ክሓስቡ ኽኽእሉ ማለት እዩ። ነዚ ናጽነት እዚ ንምርካብ ቀዳማይ ዘድልዮም ናቶም ሃገር ክትህልዎም ስለዝዀነ፡ ኤርትራ ብ2 4 ግንቦት 1 9 9 1 ካብ ቍጽጽር ወረርቲ ምሉእ ብምሉእ ናጻ ዀይና። 2 4 ግንቦት፡...\t"} {"text": "በዚህ ላይ ያከሉት ጌዲዮን (ዶ/ር) እንዳሉት፣ መንግሥት ተመሳሳይም ሆነ ሌሎች ጥቃቶችን ከመቀልበስ ባለፈ፣ የተለያዩ አጥፊዎችን ወደ ሕግ እያቀረበ መሆኑ፣ ወደፊት ሊፈጠሩ የሚችሉ ተመሳሳይ ጥቃቶችም ሆኑ ሙከራዎችን ለማስቀረት ይረዳል ብለዋል።"} {"text": "በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስተዋለ የመጣውን ሰላምና መረጋጋት ከግንዛቤ በማስገባት እንደማንኛውም ግለሰብ በሰላም ተንቀሳቅሰው መኖር እንደሚችሉ ስለታመነበት \"የግል ጥበቃዎችን የማንሳት ሥራ ስንሰራ ቆይተናል\" ብለዋል።"} {"text": "በመግቢያው ላይ እንዳልኩት አንድ ህዝብ ከተዘዋዋሪነት፣ ማለትም ከአዳኝነትና ከከብት አርቢነትና ለከብቶች ግጦሽና ውሃ ለመፈለግ ሲባል እየተዘዋውሩ ከመኖር ይልቅ አንድ ላይ ተሰባስቦ መኖር ሲጀምርና የስራ-ክፍፍል ማዳበር ሲችል እንደማህበረሰብ ይተሳሰራል፤ በልዩ ልዩ ነገሮች የሚገለጹ የሚያስተሳስሩትን ነገሮችንም ያዳብራል። እነዚህ ነገሮች አንድ ላይ በመጣመር የጋራ የሆነ መለያ(Collective Identity) ይሰጡታል። ነገሩን ይበልጥ ለመረዳት፣ አንድ ህዝብ የአንድነትንም ሆነ የአገር ወዳድነት ስሜትን ሊያዳብር የሚችለውና ከውጭ የሚመጣበትን ጥቃት ሊከላከል የሚችለው እስከተወሰነ ደረጃ ድረስ የማቴሪያል ሁኔታዎች ሲያድጉና የሚያግባባው ቁንቋ ሲኖረውና ሃሳቡንም ከንግግር አልፎ በጽሁፍ መልክ ሲገልጽ ብቻ ነው። ከዚህ ጋር የተያያዙ ሌሎች ባህላዊ ለውጦች፣ ማለትም የሃይማኖት መዳበርና የተወሰነው የህብረተሰብ ክፍል ዕምነትና መለያ መሆን፣ የሙዚቃ መሳሪያዎች መዳበርና መዝሙርና ዘፈን ነክ ነገሮች መፈጠር፣ የምግብ አስራር ባህልን ማዳበርና፣ ከአንድ የተወሰነ የምግብ ዐይነት ይልቅ የተለያዩ የምግብ ዐይነቶችን ማዘጋጀትና በስነ-ስርዓት መመገብ…ወዘተ. ከዚህ ጋር ተያይዘው አንድን ማህበረሰብ እንደማህበረሰብ ይኖር ዘንድ የሚንቀሳቀስባቸው ሞራላዊና የስነ-ምግባር ሁኔታዎች መዳብር፣ እንዲሁም በጋርዮሽ አንድን ነገር መስራትና አብሮ መብላትና መጠጣት ወይም ደግሞ ማህበርን መመስረትና በዓላትን በጋርዮሽ ማክበር፣ እነዚህ ሁሉ አንድ ላይ በመጣመር ወይም በመተሳሰር ለአንድ ህዝብ የጋራ የሆነ የአገር ወዳድነት ስሜት ይሰጡታል። በዚህ መልክ የሚገለጽ የአገር ወዳድነት ስሜት በአንድ በኩል ግብታዊ በሆነ መልክ ሲዳብር፣ በሌላው ወገን ደግሞ እስከተወሰነ ደረጃ ድረስ በንቃተ-ህሊና በመታገዝ የሚዳብር ነው። በአጠቃላይ ሲታይ የማቴሪያል ሁኔታዎችንም ዕድገትና መዳበር፣ እንዲሁም የአገር ወዳድነት ስሜትነት መኖር ከሰው ልጅ ውስጣዊ የመኖር ፍላጎት(Out of Necessity) የሚፈጠሩና ከዝቅተኛ ወደ ተሻለ ደረጃ ለመሸጋገር የሚችሉ ናቸው። የሰውንም ልጅ ሰው የሚያሰኘው በዚህ መልክ ከአንድ የኑሮ ደረጃ ከሞራልና ከስነ-ምግባር ጋር በማያያዝ ማደግ የቻለ ከሆነና ለተከታታዩም ትውልድ መሰረት ለመጣል የሚችል ከሆነ ብቻ ነው። ስለሆነም በአንድ አካባቢ የሚኖር ህዝብ ከዝቅተኛ የኑሮና የአመራረት ሁኔታ ወደ ተሻለና ወደ ተወሳሰበ ሁኔታ በተለያዩ ህብረተሰቡን በሚያገናኙ ለምሳሌ በንግድ እንቅስቃሴና ገንዘብ፣ እንዲሁም በገበያ አማካይነት መተሳሰር የሰው ልጅ የዕድገት መለያዎች ናቸው። በዚህ መልክ ከታች ወደ ላይ እየተሻሻለ የሚመጣ ማህበረሰብ በተሻለ መልክ ማሰብ ይችላል፤ ተፈጥሮን የመቃኘት ችሎታውም ከፍ እያለ ይመጣል። ማህበራዊ ባህርይም (Social Being) ይይዛል ማለት ነው።"} {"text": "በሳምንቱ መጀመርያ ፊፋ የ2012 የእግር ኳስ ኮከቦችን በየዘርፉ የሸለመ ሲሆን ሊዮኔል ሜሲ ለአራተኛ ጊዜ የዓለም ኮከብ ተጨዋች ሆኖ በመመረጥ የመጀመርያው ተጨዋች ሆነ፡፡"} {"text": "ለካስ ሳያውቀው እሱ እራሱ ተመራማሪው አስተማሪ ፕሮፌሰር ሲምባርዶ ነገሩ ጥሞት „…ተባባሪ ፣ …ጨካኝ የወህኒ ቤቱ አስተዳዳሪና አዛዥ የእሱን ቦታና ሥልጣን…“(አብዛኛው እንደዚህ ነው) ሰተት ብሎ ገብቶ ይዞ ተቀምጦ ልጆቹ ሲሰቃዩ እሱ ምንም ሳይሰማው ያይ ነበር።"} {"text": "ብዙ ሥራ አለብን፡፡ ደስታው ይብቃ፤ ፌሽታውም ልክ ይኑረው፤ እርሱ የኛ ሆኗልና ማንም አይነጥቅብንም፤ አሁን የኛ ስላልሆነው የአፍሪካ ዋንጫ እናስብ፡፡ ታሪክ ላይ መተኛት ብዙ ጊዜ ጎድቶናልና ይብቃን፡፡"} {"text": "መናእሰይ ኤርትራ ንስደት ይውሕዝ ስለዘሎ አዋልድና ምስ መናእሰይ ተቋወምቲ ኢትዮጵያ ብፍላይ ምስ ደምሒት ሐዳረን ፍቅረን፡ የጠዓዕማ አለዋ። ሕቡእ ዓላማ ወዲ አፎም"} {"text": "አዲስአበባ ~ የዋልድባ መነኮሳት ስቃይ ጠቅላይ ቤተ ክህነት በተደጋጋሚ አሰልቺውን ሩቁን መንገድ ተጉዘው ቢደርሱም አትገቡም እየተባሉ ባልበላ አንጀታቸው በአዳፋ ልብሳቸው በባዶ እግራቸው አዲስ አበባ ላይ ስቃይ እየደረሰባቸው ነው !!"} {"text": "ዓይነት: ቦታዎች ሶፍትዌር: ተቀናቃኝ ማሳያ ሁነታ-አዎ ደቂቃ / ከፍተኛ ውርርድ: $ 0.01 - 0.25 # ሮልሎች: 5 Paylines: 20 ምዕራባዊ የዱርነት ጨዋታ ክለሳ ምዕራባዊው ምድረ በዳ የሚያምር ግራፊክ እና ድምፆች ያለው በጣም ፀሐይ የሆነ ተቀናቃኝ የቁማር ማሽን ጨዋታ ነው ፣ የካርቱንሳዊ የዱር ምዕራብ ገጽታ, እና 5 መንኮራኩሮች እና 20 paylines. የውርርድ ክልል ሰፊ እና […]"} {"text": ""} {"text": "በጣም ጥሩ ዕይታ ነው። ጉዳዩ እውነት መሆኑን በኔም ቤት አይቼዋለው። ለነገሮች ዝርዝር ግድ አለመስጠቴ ራሴንም እንዲሰማኝ ያደርገኝ ነበር። ጥሩነቱ ዩልያንን ሆኜ ስመጣ ባለቤቴ እኔነቴን ተረድታ መኖሯ ለኔ ትልቅ ስጦታዬ አድርጌ እንዳያት ያደርገኛል። በርግጥ ዩልያንን ሆኖ መኖር እንዴት አይነት ደካማነት ነው፧ የሐናን ጥያቄ አሟልቶ ባይመልስ እንኳን ጤንነትን የመሰለ ቁምነገር መዘንጋት ጥሩ አይደለም።"} {"text": "በደራሲ ኢንጂነር ግርማይ ኃይል ተፅፎ የተዘጋጀው “ሴት የላከው” የ97 ደቂቃ ፊልም ባለፈው ማክሰኞ የተመረቀ ሲሆን በእለቱ በነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል መዋዥቅ የተነሳ ፊልሙ ሙሉ በሙሉ ባለመታየቱ በድጋሚ እንደሚመረቅ ቶኔቶር ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በእለቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር መሰል ችግር ስላልነበር ሙሉ ፊልሙን አሳይተናል ያሉት የፕሮዳክሽኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ግርማይ ኃይሌ፣ፊልሙ በታየባቸው ሶስት ቦታዎች ግን በኤሌክትሪክ ሃይል መዋዠቅ የተነሳ ለ58 ደቂቃ ብቻ ለማሳየት መገደዳቸውን ተናግረዋል፡፡"} {"text": "በዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያ በተሳትፎ ታሪኳ ታላላቅ ውጤቶችን አስመዝግባለች። በኦሎምፒኮችና በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናዎች ታላላቅ ስኬት ያገኙ አትሌቶች የተገኙት ከፈታኙ የአገር አቋራጭ ሩጫ እንደሆነም ይታወቃል፡፡ ከ2 ዓመት በፊት የሻምፒዮናውን መስተንግዶ የምስራቅ አፍሪካዋ አገር ኡጋንዳ አግኝታ በተሳካ ሁኔታ ማስተናገዷ ለኢትዮጵያ ጥሩ መነቃቃት መፍጠር ነበረበት። ከ2 ዓመት በፊት ሻምፒዮናው አፍሪካ ውስጥ በኡጋንዳ፤ ካምፓላ ሲካሄድ አህጉሪቱ ለ5ኛ ጊዜ መስተንግዶውን ያገኘችብት ነበር፡፡ ሞሮኮ ለሁለት ጊዜያት በ1975 እና በ1998 እኤአ፤ ደቡብ አፍሪካ በ1996 እኤአ እንዲሁም ኬንያ በ2007 እኤአ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናውን እንዳዘጋጁ ይታወቃል። ከአውሮፓ እንግሊዝ፤ ፖላንድ፤ ፈረንሳይ፤ ስፔን፤ ፖርቱጋልና ጣልያን ከአንድ ጊዜ በላይ ውድድሩን ያስተናገዱ ከተሞች ሲሆኑ፤ አሜሪካም ከአንድ ግዜ በላይ አዘጋጅ ነበረች፡፡ ከኤስያ ጃፓን፤ ከመካከለኛው ምስራቅ ጆርዳን ሁሉ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን አስተናግደዋል፡፡ በዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና የተሳትፎ ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት በማስመዝገብ የምትጠቀሰው ኢትዮጵያ ውድድሩን የማዘጋጀት እቅድ ሊኖራት ያስፈልጋል፡፡ በዚህ አቅጣጫ ትኩረት አድርጎ መስራት ደግሞ የፌደሬሽኑ ሃላፊነት ነው፡፡ ከኡጋንዳዋ ካምፓላ ከተማ በኋላ ዘንድሮ 43ኛውን የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና የዴንማርኳ አሩውስ ከተማ ስታስተናግድ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ቢያንስ በ2021 እ.ኤ.አ ላይ 44ኛውን የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን ወይንም በ2023 እኤአ 45ኛውን የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን ለማስተናገድ መንቀሳቀስ አለባቸው፡፡"} {"text": "“ ሶበ ትትሀወክ ነፍስየ በምሕረትከ ተዘከረኒ . . . ወአንሰ እትፌሣሕ በእግዚአብሔር ወእትኃሠይ በአምላኪየ ወመድኃንየ። እግዚአብሔር አምላኪየ ወኃይልየ ዘይሠርዖን ለፍጻሜየ፡ ወያቀውመኒ ውስተ መልዕልት ወዲበ ልዑላት ያፄዕነኒ ከመ እማዕ በመኃልይሁ። / ኣብ ዝተሃወኽኩሉ ጊዜ ብምሕረትካ ተዘከረኒ . . . ኣነ ግና ብኣምላኸይን መድኃኒየይን እግዚአብሔር ፈጺመ ይሕጐስ። እግዚአብሔር ኣምላኸይን ኃይለይን እዩ፣ ነእጋረይ ዘጽንዐን፡ ፍጻሜየይ ዘሥምረለይ ንሱ እዩ። ኣብ ሕጉ ኣሚነ ንኽዕወት ኣብ ልዕልና የቑመኒን፡ ኣብ ኣሕዛብ የሥልጥነኒን። (ዕን. 3፡2-19)"} {"text": "“ አልገባኝም - ከምናውቀው ይበልጥ የማናውቀው ይበልጣል እንደ አገር ጠያቂና ቅን የሆኑ ሰዎችን መፍጠር አለብን በሚለው ሃሳብ ላይ ተመስርቷል ” - ዮናስ ዘውዴ 21/12/2020 23:35 ..."} {"text": "አቶ ጃዋር ከመስከረም ወር 2012 ዓ.ም. ጀምሮ “የትጥቅ ትግል በማድረግ መንግሥትን ከሥልጣን ማስወገድ አለብን” በማለት በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ወጣቶችን በመመልመል፣ በማደራጀትና ተልዕኮ በመስጠት፣ ሥልጠና እንዲወስዱ በማድረግ ዝግጅት ሲያደርግ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ዘርዝሯል።"} {"text": "እኛ አማራ ኢትዮጵያኖች ጠላቶቻችንን ከኦሮሞ ወንድሞቻችን ጋር በአንድ ላይ ሆነን ድባቅ መምታት የምንችል የጀግኖች አባቶቻችን ብርቅየ ልጆች ነን እንደ ትግሬዎች አሸባሪ ባንዳዎች አይደለንም።"} {"text": "ምን ያህን ግለሰቦች ለንብረታቸው የእሳት አደጋ ኢንሹራንስ ይገዛሉ የሚለው በእሳት አደጋ የመጠቃት እድል ይወሰናል፡፡ ነገር ግን ግለሰቦች ተጨባጭ መረጃን ሳይሆን የሚያዩት፤ ስለ እሳት አደጋ ሲያስቡ የመጣቃት አድላችን ምን ያህል ነው ብለው ያምናሉ የሚለው ነው፡፡ በአንድ ወቅት እጅግ ከፍተኛ አደጋ ያደረሱ ከፍተኛ አደጋዎች ከተከሰቱ ምንም እንኳ በእሳት አደጋ በመጠቃት አማካኝ እድል ባይጨመርም፤ ስለ አደጋው ብዙ የሰሙ፤ ያዩ፤ ያነበቡ ሰዎች ኢንሹራንስ የመግዛት እድላቸው ከፍተኛ ነው፡፡"} {"text": "የዓለም ከፍተኛ ገንዘብ ዕቅዶች ትክክለኛ ትርጓሜ የዓለም ዋና አስፈላጊ እሴቶች እስከሚገዛባቸው እና እስከሚገዛበት ጊዜ ድረስ የገንዘብ አቅርቦቱ ሊጨምር እና ሊወድቅ ይገባል ወደሚል መደምደሚያ ያደርሳል። ከፍተኛ ገንዘብ በገንዘብ አቅርቦት ውስጥ ያለው እድገት ሊታለል እንደማይችል እና በሆነ ጊዜም ቢሆን በአንድ የዋጋ ግሽበት ዶላር ላይ እምነት መጣል ይጠፋል ፡፡ በራስ የመተማመን ቀውስ መፍጠሩ የዋጋ ግሽበቱ አሁንም የሚገመት የዋጋ ግሽበትን እንዲቆጣጠር ያደርገዋል ፣ ይህም በእርግጠኝነት ወደ ገንዘብ ለውጥ ያስከትላል።"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "(age 3) 11ዱ የማዕከላዊ ገራፊዎችን እወቋቸው 2015 2015 አዲስ አበባ Anne Frank writing in her diary April 20 April 22 Ethiopia Monday Ethiopia’s jailing of Zone 9 bloggers has a chilling effect on freedom of expression l ሀገር አልባው ሕዝብ The youngest ever political prisoner TPLF and Somoza Wendy Ruth Sherman Wendy Sherman went to jail ሀገር አልባው ሕዝብ ሌተና ጄኔራል ከበደ ገብሬ ምርጫ ለይስሙላ (ዶር አክሎግ ቢራራ) ራሱን በእሳት አቃጥሎ የገደለው መምህር በአማራ ክልል ብቻ እሚካሄድ ሰሞኑኛ ወንጀል አይ አንች ሀገር እኛም እንደናንተ ሕያዋንም ነበርን !!! ከመገደሉ በፊት በፌስቡክ ድህረ ገፁ ከቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የተላከ መልዕክት ከትግራይ ልጆች ወደ አማራ ህዝብ የሚወረወር ቀስት የአርሜኒያ እና የኢትዮጵያ ታሪካዊ ትስስር፣ ጎነደር ምዕራባዊ ክፍል ሁመራ ፕሮፊሰር አሥራት ወልደጌስ —=== ማረኝ ወንድሜ ===—"} {"text": "12 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ባድማ ሆኖ፥ ያለ ሰውና ያለ እንስሳ ባለው በዚህ ስፍራ በከተሞችም ሁሉ መንጎቻቸውን የሚያሳርፉት የእረኞች መኖሪያ ይሆናል።"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "ባለፉት ኹለት ወራት ውስጥ ለብሔራዊ ባንክ 150 ኪሎ ግራም ወርቅ ቀርቦ ወደ ውጭ ተልኮ 5 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል። ቅጽ 1 ቁጥር 49 ጥቅምት 1 2012"} {"text": "አማራና ጉራጌ ግንቦት ሰባት፣ ኦሮሞን ኦነግ፣ ሙስሊሞችን አልሻባብ በማለት መብታችን ተረግጧል። ይህን ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮምሽን ጥቅምት 20/2010 መርምሬ አረጋግጫለሁ ባለው ሪፖርት ላይ በመጠኑም ቢሆን ተፈፀመብንን ኢ ሰብአዊ ድርጊት አቅርቧል። በእኛ በተከሳሾች ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰት የፈፀሙብን አካላት በሕግ እንዲጠየቁ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን ምርመራ እንዲያካሂድ ግልባጭ የተላከለት ቢሆንም እስካሁን ድረስ ቀርቦ ያናገረን አካል የለም። ይህም በመሆኑ የሰዎችን መብት ለማስጠበቅ ኃላፊነት ላለበት ዓለም አቀፈ የሰብአዊ መብት ኮምሽን ለማመልከት ተገደናል።"} {"text": "‹‹ ሥራሽን ለመውደድ ሞክሪ፡፡ ተመልከች ሥራሽ ማለት በቀን ቢያንስ ስምንት ሰዓት የምታሳልፊበት ቦታ ነው፡፡ ከቀኑ አንድ ሦስተኛውን፡፡ የሥራሽን ቦታ ከጠላሽው ከሕይወትሽ አንድ ሦስተኛውን ጊዜ ያለ ደስታ አሳለፍሽው ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ከባድ ጉዳት ነው፡፡ ስለዚህ የግድ መውደድ መቻል አለብሽ›› አለኝ፡፡ እኔን የጨነቀኝ እንዴት አድርጌ? የሚለው ነበር፡፡"} {"text": "እቲ መግለጺ ብተወሳኺ መንግስቲ ሱዳን ነቲ ግጭት ንምህዳእ ዝወሰዶ ስጉምቲ ክንእድ እንከሎ፣ ፖለቲካውያን ሰልፍታት ግና ከም ጽቡቕ ኣጋጣሚ ርእየን ክጥቀማሉ ምፍታነን ከምዘጉሃዮ ይጠቅስ።"} {"text": ""} {"text": "6ኛ/ የፍቅር ጨዋታዎ ህዝቡን የሚጫወቱበትን ዓይነት ከሆነ፤ ነው፡፡ ዕውነቴን ነው የምልዎት አምስት ሳንቲም ሳይከፍሉ ከእኔ ጋር በነፃ ማደር ይችላሉ” አለቻቸው፡፡"} {"text": "የጥንት ነሐስ / 24 \"የማይዝግ የብረት ገመድ ሰንሰለት - $ 54.00 ዶላር የጥንት ነሐስ / 24 \"ጥቁር የቆዳ ገመድ ($ 5) - $ 54.00 ዶላር ጥንታዊ የነሐስ / 20 “ስተርሊንግ ሲልቨር ሣጥን ሰንሰለት (25 ዶላር) - $ 54.00 ዶላር ናስ / 24 \"የማይዝግ የብረት ገመድ ሰንሰለት - $ 54.00 ዶላር ናስ / 24 \"ጥቁር የቆዳ ገመድ ($ 5) - $ 54.00 ዶላር ናስ / 20 \"ስተርሊንግ ሲልቨር ሣጥን ሰንሰለት (25 ዶላር) - $ 54.00 ዶላር ጨለማ ነሐስ / 24 \"የማይዝግ የብረት ገመድ ሰንሰለት - $ 54.00 ዶላር ጨለማ ነሐስ / 24 \"ጥቁር የቆዳ ገመድ ($ 5) - $ 54.00 ዶላር ጨለማ ነሐስ / 20 \"ስተርሊንግ ሲልቨር ሣጥን ሰንሰለት ($ 25) - $ 54.00 ዶላር"} {"text": "የ22 አመቷ ታዳጊ አሜሪካዊት ገጣሚ አማንዳ ጎርማን በበኩሏ፤ ለባይደን በአለ ሲመት የከተበችውንና የአብሮነትና የአንድነት ጥሪ ያስተላለፈችበትን ማራኪ ግጥም ያቀረበች ሲሆን፣ በአሜሪካ በአለ ሲመት ላይ ግጥም በማቅረብ በእድሜ ትንሽዋ ገጣሚ ለመሆን ችላለች፡፡"} {"text": "የሲቪክ ምህዳር መብቶች በመንግሥት ላይ ሦስት ግዴታዎችን ይጥላሉ፡፡ በዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብት ሕግ አስተምህሮ አገራት ሰብዓዊ መብቶችን በተመለከተ ሦስት ግዴታ ይጣልባቸዋል፡፡ (Asbjorn Eide:1987:67) እነዚህም፦ የማክበር (respect) ፣ የማስጠበቅ (protect) እና የማሟላት (fulfill) ግዴታ ናቸው፡፡ የማክበር ግዴታ ሲባል የመንግሥት አካላት (ሕግ አውጪው፣ አስፈጻሚውና ተርጓሚው) የሲቪክ ምህዳር መብቶችን ከመጣስ መቆጠብ አለባቸው፡፡ ለምሳሌ፦መንግሥት ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብትን ለማፈን ፈቃድ አልተሰጠም ወይም እውቅና አንሰጥም ማለት የለበትም፡፡"} {"text": "ከአላህ መልእክተኛ ጋር አብረን በመጓዝ ላይ እያለን፡- ‹‹ሙዓዝ ሆይ፣ አላህ በባሮቹ ላይ ያለውን መብት ታውቃለህን?›› ሲሉ ጠየቁኝ፡፡ ‹‹አላህና መልእክተኛው ያውቃሉ›› አልኳቸው፡፡ ‹‹አላህን በርሱ ላይ ምንንም ነገር ሳያጋሩ በብቸኝነት ሊያመልኩት ነው ›› አሉኝ፡፡ (ቡኻሪና ሙስሊም)"} {"text": "አምባሳደሮቹ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በቢሾፍቱ ከተማ ኩሪፍቱ መዝናኛ በተካሄደው ስልጠና ለመሳተፍ መሆኑንም የቪኦኤ ዘገቢ እስክንድር ፍሬው ያደረሰን ዘገባ ያመለክታል።"} {"text": "‹ቦላሌ ማጥለቅኮ እንደኔ ላለ ሰው ብርቅ ነበር፡፡ እኛ ሠፈር አንድ የከተማ ሰው ቦላሌ አጥልቆ ሲመጣ ‹እገሌኮ ተምሮ ቦላሌ ሰደደ› ይባልለት ነበር፡፡ እኔም የተማርኩት ቦላሌ ለመስደድ ነበር፡፡ አሁን እዚህ ደርሼ ጎረምሳው ሁሉ በውድ ዋጋ ምን የመሰለ ቁምጣ ሲያደርግ ሳየው ገረመኝ፡፡ እንዲያውም ቁምጣ ለብሶ፣ ባርባሶ የመሰለ ጫማ አድርጎ እንደ ቀትር ጋኔን አሸዋ ላሸዋ የሚንከራተተው ሀብታሙ ነው፡፡ ቦላሌ እኔ ስደርስባት ሸሸች፡፡ ለቁምጣ ለቁምጣማ ምን ምን የመሰሉ ቁምጣዎች ነበሩኝ፡፡ አልተገናኝቶም ወዳጄ፡፡ ድሮ ቀዳዳ ሱሪ ስታደርግ ‹የድኻ ልጅ› ትባል ነበር፡፡ እኔኮ ቦላሊዬ ሲቀደድ የሰው መሳቂያ ላለመሆን ብዬ ነበር ጎምጄ ጎምጄ ቁምጣ የማደርገው፡፡ እኔ ስደርስበት ቀዳዳ ሱሪ ፋሽን ይሁን? ቀዳዳ ሱሪ በገንዘብ ለመግዛትማ አልማርም ነበር!›"} {"text": "ከዛሬ ጀምሮ እስከ 22 / 11 / 2019 ፣ ለኑክሌር የጦር መሳሪያ እቀባዎች ስምምነት ድጋፍ መስጠቱን ይቀጥላል ፣ ከ 120 የመጀመሪያዎቹ አገሮች ቀድሞውኑ የሚደግፉት አገራት 151 ናቸው ፣ ከእነዚህ ውስጥ 80 ቀድሞውኑ ፈርመውበታል እና 33 አጽድቀዋል። ለመተግበር XXXX ብቻ ነው የቀረነው።"} {"text": "የመጀመሪያውን ጥራዝ ለማሳተም ከሀ – መ በአማርኛ ፊደል ቅደም ተከተል 450 ዓበይት ቃላትን በመለየት ለጸሓፊዎች ተበትነዋል፡፡ ይህ የመጀመሪያው ጥራዝ 1200 ገጾች የሚኖሩት ሲሆን ለተጠቃሚው ማኅበረሰብ በቶሎ ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የሃገር ውስጥ ሊግ ተጫዎቾች ብቻ ለሚሳተፉበት የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ማጣርያ እያደረጉ የሚገኙት ዋልያዎቹ መስከረም 12 በትግራይ ስታዲየም ላላቸው የሁለተኛ ዙር ጨዋታ ዝግጅታቸውን ነገ መስከረም ሁለት በመቐለ ይጀምራሉ። በስብስባቸው ላይም የተወሰነ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።"} {"text": "በኢትዮጵያ የሃገር ውስጥ ጉዳዮቿ፣ በውጭ ፖሊሲዋና እንቅስቃሴዎቿ ላይ ያነጋገራቸው የቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት ኃላፊ ፒተር ኃይንላይን ለአቶ ኃይለማርያም ካቀረባቸው ጥያቄዎች አንዱ ኢሕአዴግ የሕወሓት ተፅዕኖ እንዳለበት ይነገራል - የሚል ነበር፡፡"} {"text": "የቤት ውስጥ ሁከት ክፍል ፣ በ ‹Multrie Courthouse / Room› ውስጥ በሚገኘው ‹4510› ክፍል ውስጥ በሚገኘው ፣ የሲቪል ጥበቃ ትዕዛዞች ፣ ሁሉም ‹በቤተሰብ ውስጥ የሚፈጸምን ወንጀል› የሚመለከቱ የተሳሳቱ የወንጀል ጉዳዮች ናቸው ፡፡ እና እጅግ በጣም አደገኛ የስጋት ትዕዛዞችን።"} {"text": "በፈተና ጊዜያት እሱን ለማበረታታት ሁል ጊዜም የነበረችውን እናቱን ማመስገን ተገቢ ነው ፡፡ እንዲሁም ሁሴይን (አባቱ) እና ሙሐመድ (ወንድሙ) ያደረጉት ጥረት የሆክን የሙያ ሥራ ለማሳደድ ረድቷል ፡፡ በእግር ኳስ ብዙ ማምጣት በመቻሉ ለእነሱ ሁሉ ምስጋና ነው ፡፡"} {"text": "ጉዳዩ ያስቆጣቸው የኮማንድ ፖስቱ ኃላፊዎች ኦብነግ ይህን ስርዓት አልበኝነት ያውግዝ ሲሉ አሣስበዋል። የኮማንድ ፖስቱ ኃላፊዎች አክለውም “እንዲህ ያለውን ሁኔታ አንታገሰውም” በማለት አስጠንቅቀዋል።"} {"text": "ደብረ ያሬድ አሳታሚ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በንግድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 ዓ.ም መሰረት ተመዝግቦ በየወሩ የሚታተም በስነ-ጥበብ፣ ባህልና ትውፊት፣ ታሪክና ቅርስ እንዲሁም ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር መፅሔት በ2009 ዓ.ም ተቋቋመ።"} {"text": "ዝርዝሮች: የአሴክሹዋል ኩራት ተንጠልጣይ ብር እና 28 ሚሊ ሜትር ርዝመት ፣ 15.6 ሚ.ሜ ስፋት እና 1.3 ሚ.ሜ ውፍረት ያለው ሲሆን ክብደቱ 4.3 ግራም ነው ፡፡ የተንጠለጠለበት ጀርባ በሰሪዎቻችን ምልክት ፣ በቅጂ መብት እና በብረት ይዘቱ ተለጥፎ የታተመ ነው ፡፡"} {"text": "እግዚአብሄር ይስጥልን ዲ/ን ዳንኤል: በዚ ሰአት እንደዚ የሚያጽናና እና የሚያበረታ ጽሁፍ ስላስነበብከን:: በተስፋመቁረጥ ውስጥ ላለን እንድናገግም ይረዳናልና::"} {"text": "ኣህጉራዊ ማዕከን ገንዘብ፣ ኣይ.ኤም.ኤፍ. ዋጋ ነዳዲ ብደረጃ ዓለም ብምንቁልቋሉ፣ ቁጠባ ሱዳን ብከቢድ ክጽሎ ምዃኑ ሓቢሩ። ደቡብ ሱዳን 75 ሚእታዊት ዕቑር ሃብቲ ነዳዲ ሒዛ ናጽነታ ድሕሪ ምእዋጃ፣ ኣብ ሱዳን ከቢድ ቁጠባዊ ቅልውላው [...]"} {"text": "በአሁኑ ወቅት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ለውጥና ኤል ኒኖ የሚያስከትለው የአየር ጠባይን አስመልክቶ ልዩ የድርጅቱ ልእክት የሆኑት የቀድሞ የድርጅቱ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ኮሚሽነር ሜሪ ሮቢንሰን ኢትዮጵያ ራስዋ አስተዋጾ ባላደረገችበት የአየር ለውጥ ምክንያት መሰቃየትዋ ያሳዝነኛል ማለታቸውን ድረ-ገጹ ጠቁሟል።"} {"text": "የበለስ አንድ ስኳር ፋብሪካ ግንባታም በ2009 ዓ.ም. እንዲጠናቀቅ በዕቅድ ቢያዝም ወደ መጠናቀቂያው እንኳን እንዳልደረሰ፣ በዚህም የተነሳ ለፋብሪካው ግብዓት የሚሆን በብዙ ሺሕ ሔክታር ላይ ያረፈ የሸንኮራ አገዳ አርጅቶ በበርካታ ሚሊዮኖች ብር ወጪ እንዲሆን መደረጉን በመግለጽ፣ በ2010 ዓ.ም. መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ማረጋገጫ ትሰጣላችሁ ወይ? የሚል ጥያቄም በኮሚቴው ተነስቷል፡፡ የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካን በ2010 ዓ.ም. ለማጠናቀቅ በመንግሥት በተቀመጠው ዕቅድ መሠረት በየወሩ ከሦስት እስከ አራት በመቶ ለማከናወን በ2009 መጨረሻ አካባቢ ሜቴክ ቢስማማም፣ እስከ ጥቅምት ወር 2010 መጨረሻ ድረስ ፋብሪካው በ2009 ሰኔ ወር ከነበረበት 43.3 በመቶ ከፍ ማለት የቻለው 0.28 በመቶ ብቻ እንደሆነ ተገልጾ ይህንን ፕሮጀክት ወደፊት እንዲያብራሩ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የሜቴክ የፋይናንስ አፈጻጸም ጤናማ ነው ወይ? በጥናት ላይ ተመሥርቶ ገበያ ተኮር የሆኑ ምርቶችን በጥራት አምርቶ ባለመቅረቡ ከፍተኛ የትራክተር ምርቶች ክምችትና ሌሎችም መኖራቸውን በማንሳት፣ ይህ ባለንበት ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት በሜቴክ ውስጥ ሊኖር ይችላል ወይ? የሚል ጥያቄም ቀርቧል፡፡"} {"text": ""} {"text": "¨የሩስያ እና የሳውዲ ግንኙነት አሁን የተጀመረ ሳይሆን በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት ሳውዲ አረብያ ፀረ-ሶቪየት ድጋፍ በአፍጋኒስታን በማድረግ ይገለፃል።በተጨማሪም የሩስያ መሪዎች በቼቼንያ ተገንጣዮች እንቅስቃሴ ሳውዲ አረብያን ይጠረጥራሉ¨ ይላል።"} {"text": "የአሰፋ ጫቦ ጉዳይ ገዳይ ተገዳይ ድራማ ያለበት መስሎ ይሰማኛል ፡፡ በዚህ የገዳይ ተገዳይ ድራማ ውስጥ ብዙ ተሳታፊዎችን መጥቀስ ይቻላል ። አሰፋ ጫቦ በብእሩ ጫፍ ያቆሰላቸው ብዙ ናቸው ። “የትዝታ ፈለግ ” በሚለው መፅሃፉ CIA ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሱዳን ካርቱም ላይ መሰርቶት የነበረውን ጣቢያ አጋልጧል ።"} {"text": "እርስዎ፣ ወይም እርስዎ የሚያግዙት ግለሰብ፣ ስለ Magellan Healthcare, Inc., ጥያቄ ካላችሁ፣ ያለ ምንም ክፍያ በቋንቋዎ እርዳታና መረጃ የማግኘት መብት አላችሁ። ከአስተርጓሚ ጋር ለመነጋገር፣ 1-800-424-4046 (TTY 711) ይደውሉ።"} {"text": "በጊዜው የአጼ ዮሐንስ ተቀናቀኝ የዘውድ ፖለቲካ ተፎካካሪ የነበሩት የሸዋው ንጉስ ምኒልክና የጎጃሙ ንጉስ ተክለሃይማኖት ሴራ የንጉሰ ነገስቱ ፈተና ነበር፡፡ ምኒልክ በሸዋ ንጉሠ ነገሥት ነኝ ይሉ ነበር፡፡ አጼ ዮሐንስም በዓድዋ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ተቀብተዋል፡፡ አጼ ተክለሃይማኖትም በጎጃም፡፡ ምኒልክና ተክለሃይማኖት በደግ የማይተያዩ ቢሆኑም ባህሩ ዘውዴ እንደጻፈው “የጠላቴ ጠላት ወዳጄ” በሚል እሳቤ በ1880 ይቅር ለግዜር ተባብለው በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የአመጽ ግንባር ፈጠሩ፡፡ ወቅቱ ኢትዮጵያ ሶስት አጼዎች የነበሩባትና አንዱ የሌላውን አጼነት የማይቀበልበት ጊዜ ነበር፡፡ በመሆኑም አጼ ምኒልክና አጼ ተክለሃይማኖት አጼ ዮሐንስን በጋራ ለመመከት ተዋዋሉ፡፡"} {"text": "በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ በ1900 ዓም የተገነባ እና ጥንታዊ ይዘቱን ሳይለቅ በ1990ዎቹ በሚገባ የታደሰ በ730 ካሬ ላይ የሰፈረ ህንፃ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለመግዛት ከፍተኛ ርብርብ ላይ ነች።ጨረታው በ72 ሰዓታት ውስጥ ይደረጋል።ለጨረታው የሕንፃ ኮሚቴ ካለው ገንዘብ እና የባንክ ብድር በተጨማሪ የተወሰነ ገንዘብ ያስፈልገዋል።ቅርሱ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ባለፈ ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ አንደምታ አለው። ስለሆነም በመላው ዓለም የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ይህንን ለጥቂት ሰዓታት የተከፈተ ጎ ፈንድ አካውንት የአቅማችሁን በመስጠት ከበረከቱ ተካፈሉ። ይህንን በመደገፍዎ ኢትዮጵያ ሃይማኖትን ፣ቅርስን እና ታሪክን በአውሮፓ ምድር እንድትተክል በመርዳት እራስዎን የሂደቱ አካል አደረጉ ማለት ነው።"} {"text": "- አንተ መርህን መጣስ እንደማትወድ ሁሉ እኔም መርሆዬን መጣስ አልሻም። በማስተምረው አብዛኛው ነገር እምነት አጥቻለሁ፣ወይ የማላምንበትን ነገር ለሌሎች በማስተማር መርሆዬን መጻረር፣አልያም የሥራ መልቀቂያ ማቅረብና ከነሱ የማገኘውን የወር ገቢ ማጣት ነው።"} {"text": ""} {"text": "WoopShop በምርጫ ፣ በጥራት እና በዋጋ በጭራሽ አይመታም ፡፡ በየቀኑ አዳዲስ ፣ በመስመር ላይ ብቻ የሚሰጡ ቅናሾችን ፣ ቅናሾችን እና ኩፖኖችን በመሰብሰብ የበለጠ የበለጠ የመቆጠብ ዕድልን ያገኛሉ ፡፡ ነገር ግን ይህ ከ 10 ዶላር በታች የሆኑ ምርቶች ይህ ከፍተኛ ደረጃ በአጭር ጊዜ ውስጥ በጣም ከሚፈለጉት ምርጥ-ሻጮች አንዱ ለመሆን ዝግጁ ስለሆነ በፍጥነት እርምጃ መውሰድ ሊኖርብዎት ይችላል። ከ 10 ዶላር በታች የሆኑ ምርቶችዎን በ WoopShop ላይ ማግኘታቸውን ሲነግሯቸው ጓደኞችዎ ምን ያህል ቅናት እንደሚሆኑ ያስቡ ፡፡ በመስመር ላይ ዝቅተኛ ዋጋዎች ፣ ነፃ ጭነት እና የግብር ክፍያዎች ወይም የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያዎች ከሌሉ የበለጠ ትልቅ ቁጠባ ማድረግ ይችላሉ ፡፡"} {"text": "16 እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ትተኛለህ ይህም ሕዝብ ይነሣል፥ ይቀመጥባትም ዘንድ በሚሄድባት ምድር መካከል ያሉትን ሌሎችን አማልክት ተከትሎ ያመነዝራል፥ እኔንም ይተወኛል፥ ከእነርሱም ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳሉ።"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "እጅግ በጣም ቀለል ያለ የዱር አረንጓዴ ቀለም ያለው ከብርሃን አረንጓዴ ድምቀቶች ጋር። ደስ የሚል ፣ ተለዋዋጭ አረፋዎች የእርጅና ወይም የ 36 ወራት ውጤት ናቸው።"} {"text": ""} {"text": "በሁለተኛ ደረጃ፣ የቤተሰብ ወይንም የአካባቢው ቋንቋ እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ ከጐሣው ጋር እንደሚያተሳስር ሁሉ፣ አማርኛም በአገር ደረጃ መላውን ሕዝብ ከኢትዮጵያና ከኢትዮጵያውያን ጋር ያቈራኘዋል። ማእከላዊ መንግሥት ጠንካራ በነበረበት ወቅት ብቻ ሳይሆን፣ የባላባቶች ጡንቻ በጠናበት በዘመነ መሳፍንትም እንኳን አማርኛ ቋንቋቸው ያልሆኑ፣ የየአካባቢው መሪዎች ሳይቀሩ፣ በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ ይጻጻፉ የነበሩት በአማርኛ ነበር። ይኸም ማለት ከሥልጣናቸው ሥር ያለው ሕዝብ ይጠቀም በነበረው በአፍመፍቻ ቋንቋው አይደለም ማለት ነው። ወያኔዎች ልብ አላሉትም እንጂ፣ አፄ ዮሐንስ እንደነሱ የትግራይ ተወላጅ ናቸው። ግን አማርኛን የኢትዮጵያ መንግሥት ቋንቋ በማድረግ ብቻ አላቆሙም። የአገሪቷ ንጉሠነገሥት እንደመሆናቸው፣ መንግሥታዊ ሥራቸውን ያካሄዱት በቀዬአቸው ዘይቤ ማለትም በአፍመፍቻቸው ”ትግርኛ” ሳይሆን፣ በብሔራዊው የ“አማርኛ’ ቋንቋ እንደነበር ታሪክ ያስረዳናል። እንደኢትዮጵያ ንጉሥነገሥት ለትግርኛ ተናጋሪ ሕዝባቸው ሲናገሩ፣ ወደትግርኛ ተርጓሚ አቁመው በአማርኛ እንጂ በራሳቸውና በሕዝባቸው አፍመፍቻ ቋንቋ አልነበረም። አገር ሊወርር የመጣውን ባዕድ ጠላት እንዲቋቋምና እንዲመክት የክተት አዋጃቸውን ለመላዋ ኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፉት በትግርኛ ሳይሆን በአማርኛ ነው። በዚህ አዋጅ ነው እንግዲህ ከማንኛውም የዘመናችን ምሁራን ገለጣና አመለካከት በበለጠ መልክና ስልት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ምን መሆናቸውን በተጨባጭና ግዙፍ ማስረጃ ተንተርሰው፣ እንዲህ ያሉት፤ “የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ፣ ልብ አድርገህ ተመልከት። ኢትዮጵያ፣ አንደኛ፣ እናትህ ናት፤ ሁለተኛ፣ ዘውድህ ናት። ሦስተኛ፣ ሚስትህ ናት። አራተኛ፣ ልጅህ ናት። ዐምስተኛ፣ መቃብርህ ናት።” እንደዚህ በመሰለ ቀላል ግን ግሩም፣ ድንቅና አስቀኚ፣ ማንም ኢትዮጵያዊ በሚገባው የአማርኛ ቋንቋ ነው እንግዴህ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ምሥጢርና ትርጒም ምን እንደሆነ የነገሩልን።"} {"text": "የአንዳንድ አንባቢያን አስተያየት ከማስደንገጥ አልፎ ያስጸይፋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆነ በፓትርያርኩ ላይ ቅሬታ፣ ቅያሜ፣ ወይም ቂም ሊኖረን ይችላል፡፡ በአመለካከትም እንለያይ ይሆናል፡፡ ነገር ግን መንፈሳዊም፣ ሰዋዊም፣ ሆነ ኢትዮጵያዊ ባልሆነ መንገድ በሞታቸው “እሰይ ስለቴ ሠመረ!” ማለት ያስደነግጣል፡፡ ጎበዝ! እንደ አልሻባብ አንሁን እንጂ፡፡ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን እና ሕዝቧን ይጠብቅ!!!"} {"text": "ሦስት አስርት ዓመታት ለሚደርስ ጊዜ በአገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ላይ ዋነኛው ኃይል ሆኖ የቆየው ህወሓት ባለፈው ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያዘ ኃይልን መሠረት ባደረገ የአመጻ ተግባር ላይ በመሣተፉ በብሔራዊ ምርጫ ሕጋዊ ሰውነቱን አጥቶ እንዲሰረዝ ተደርጓል።"} {"text": "ይገርማል፤ ጽሑፉን ሳነብ እንባዬ ኮለል ብሎ ወረደ። እኒያ ስብራትን የሚጠግኑ፤ ያዘኑትን የሚያጽናኑ፤ የተረበሹትን የሚያረጋጉ፤ ተስፋ የቆረጡትን ልምላሜ የሚሰጡ መልካም ስራዎችህ አለምአቀፋዊ እውቅና ሲያገኙ ማዬት እንዴት ያስደስታል? እግዚአብሔር እስከ ቤተሰቦችህ ይጠብቅህ። ድንግል አትለያችሁ። ሽልማቱ ትርምስ ውስጥ ላሉት ቢልዮኖቹ ወገኖቻችን የበለጠ ለመስራት ለማድረስ የማንቂያ ደወል ነው። የደስታ ነገር ምኑን ልናገር ይሆን። አይ እዚሁ ላቁመው መሰለኝ።"} {"text": "በ2020 አለማችን በኢንተርኔት መዘጋት ሳቢያ ያጣችው ገንዘብ ካለፈው 2019 አመት ጋር ሲነጻጸር በግማሽ ያህል ቅናሽ ማሳየቱን ያስታወሰው ሪፖርቱ፤ በአመቱ በመላው አለም በድምሩ ለ27 ሺህ 165 ሰዓታት ያህል ኢንተርኔት መቋረጡንና በዚህም 268 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ተጎጂ መሆናቸውንም አክሎ ገልጧል፡፡"} {"text": "ይህ ደንብ በዋናነት ማንም ሰው ወደ ደን እንዳይገባ እና ዛፉ እንዳይቆረጥ የሚከለክል ስርአት ነው፡፡ስርአቱ ማንም ወደ ደን እንዳይገባ የሚከለክል በመሆኑ የስርአቱን ክልከላ ተላልፎ ወደ ደን የሚገባና የሚቆርጥ ሰው በጠና ይታመማል የሚል ንግርት በመኖሩ ምንም ቢሆን ደኑ ውስጥ መግባትና ለመቁረጥ ድፍረት አይኖረውም፡፡ይህም የደኑ ማቆያ አንዱ ጥበብ ነው፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "የትግራይ ህዝብ እውነት ህወሃት እንደበደለው ካሰበ ለምን ተቃውሞውን አይገልፅም፣ ለምን በስሙ ሲነገድ ዝም ይላል ለምን እኛን ወገኖቹን አግዞን ሁላችንም ከህወሃት ግፈኛ አገዛዝ ነፃ እንድንወጣ አይሆንም፣ ማለት በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ የጥቃት ፕሮፓጋንዳ ከሆነ፣ ማኒፌስቶ ፅፎ አንድን ህዝብ በጠላትነት ፈርጆ፣ ሃያ ሰባት አመት ሲያስገድሉ መኖር ምን ሊባል ነው? “የትግራይን ህዝብ አትንኩት” እያሉ በየደረሱበት በሚማልዱት በዐቢይ ዘመን ቀርቶ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪም ያለ አንዳች እፍረት በአንድ ህዝብ ላይ ሞት ሲያውጅ፣ ገድሎ ሲያስገድል፣ሰድቦ ሲያሰድብ በነበረው አመራርም ተኑሯል፡፡"} {"text": ""} {"text": "በዝርዝሩ መጀመርያ ከማየ አይኅ አስቀድሞ የነገሡትን አፈ ታሪካዊ ነገሥታት ይዘረዝራሉ። የዘመናቸው ልክ በ«ሣር» (3600) እና «ነር» (600) ቁጥር ይሠጣል።"} {"text": "ይህ ደግሞ ወደ „…ይገባኛል …ለእኔ ብቻ ይገባኛል“ የሚል ቋንቋና አመለካከት ፍልስፍና የድርጅት መሪዎችንና ተከታዮቹን ወስዶ ኢትዮጵያን እዚህ አሁን ያለችበት ደረጃ ላይ አድርሶአታል።"} {"text": "እውነቱ ከዚህ የራቀ ነው። በባልና በሚስት “እኩልነት” ላይ የተመሠረተ ትዳር ተፈጥሮኣዊ ወንድነቱን ባልተቀበለ፣ በካደ፣ በተሰለበ፣ በማይለማመደውም ወንድና ከሴትነት ይልቅ ወንዳወንድት ባየለባት ሴት መካከል የሚፈጸም ነው።"} {"text": "‹አባቶቻችን ድንበር ሲያስከብሩ ኖሩ፤ እርስዎ ግን ድንበሩን ሁሉ ናዱት› አለ ዝም ብሎ ሲመለከት የነበረ በአገልግሎት ብዛት አርጅቶ አናቱ የተላጠ ወንበር› ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከውስጥ የሚሰሙትን የስልክ ጥሪ የጽ/ቤት ኃላፊያቸው እንዲያነሣ አዝዘው ማዳመጥ ቀጠሉ፡፡"} {"text": "- ጆርጅ እኛ ከያንዳንዱ ሶላት በኋላ የሕይወትን ሸክምና ጣጣ፣ ቻይ፣ቸር፣ርህሩህ፣ሰሚ ውስጠ ዐዋቂ በሆነው ፈታሪ ጌታ ላይ ስንጥል በዓለም ላይ ወደር የሌለው ደስታ ይሰማናል።"} {"text": "ኣብ ህንዲ ተመሳሳሊ ኩነታት ንርከብ ።ስለዚ ኣብ ሲ.ኤፍ.ሲ ኣድላይነት ልክዕ ከም ጳውሎስ ተሰሚዑና ካብ እቶም ብልሽዋት ሰበኽቲ ኣብ ዙሪያና ዘለዉ ዝተፈለና ምእንቲ ክንከውን ኣብ ጉዳይ ገንዘብ ከም ምስክርነት ንጎይታ ኣብ ምድርና። እዚ ዝወሰድናዮ መርገጺ ካብ ብዙሓት በልዓማት ፥ግሓዚታት ፥ዴማሳታትን ኣድሕኒና እዩ፥ምሳና ተጸንቢሮም እንተ ዝኾኑ ኣብ ማእከልና ናይ ጎይታ ምስክርና ምስ ኣበላሸውዎ ነይሮም ።"} {"text": "ዛሬ ያ ሁሉ አልፎ አሜሪካ ገብቶ፤ ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ ለአንድ ትልቅ የኮምፒውተር ፕሮግራም ሠሪ ኩባንያ ባለ ሥልጣን ሆኖ ይሠራል፡፡ ስንገናኝ የጥንቱን ብርታቱንና ጽናቱን አንሥቼ አደነቅኩት፡፡ ቀልዱ አሁንም አልተለየውም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ማን ያውቃል? ነገ ደግሞ የኖቤል ተሸላሚው የሕይወት ታሪክ ተብሎ የአንድ ጎሣ ወይም የአንድ ነገድ መሪ አይደለሁም – አፍሪካን በመደመር እሳቤዬ አንድ ላደርግ የተነሳሁ የአፍሪካ የሠላም ጀግና ነኝ ብለው – እንደ ጃንሆይ የኢንሳ የኮሎኔልነት ማዕረጋቸውን ደርድረው – ከፊት ገጽ ላይ በፈገግታ የታጀበ ሩቅ የሚያይ ፎቷቸውን ለጥፈው – ከነወፍራም የግል ሕይወት ታሪክ ድርሳናቸው ብቅ ይሉልንና ጉድ ብለን የምንደመምበትን የነፃነትና የሠላም ተጋድሎ ታሪክ ያስነብቡን ይሆናል! ማን ያውቃል?"} {"text": "via - reporter amharic - ለገቢ ንግድ የሚፈቀደውን የውጭ ምንዛሪ ከተወሰኑ አስመጪዎች እጅ ለማላቀቅ 215 የክልል አስመጪዎች ተመለመሉ መንግሥት ለገቢ ንግድ..."} {"text": "ከዚህ በታች ሦስቱን አንኳር የሲቪክ ምህዳር መብቶች ማለትም ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት፣ የመሰብሰብና ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብት እና የመደራጅት መብትን በአጭር በአጭሩ አሁናዊ ይዞታ (current state of play) አቀርባለሁ፡፡"} {"text": "ሓጢኣተኛታት ብምኳኑ ከምቲ መጸበሓዊ ኢና ስለእነስተማስል ምኽኒት ሓሰው ስለንብል ተጋግየ ስለእትኸብደና ከኣ ቁሩብ ፈሪሳውነት ኣሎና። ምስ ብጾትና ክነመኻኒ ክንሕሱ ንኽእል ምስ እግዚአብሔር ግን ፈጺምካ ኣይከኣልን። ጐይታ ነዚ ጸጋ ክህበና ንለምኖ።"} {"text": "የተቃውሞው ፖለቲካ በፀጥታ ኃይሉ ውስጥ በተወሰነ ደረጃ ልብ የማሸፈት ለውጥ ሳያስከትል አልቀረም የሚል እምነት ከነበረና ካለም፣ የተቃውሞው ፖለቲካ ራሱ እኔ ራሴ ምን ያህል ከጉድፍ ተላቅቄያለሁ? ምን ያህል የጋራ ውል ፈጥሬ ሕዝቦችን ከማደናገር ገላግያለሁ? ብሎ መጠየቅ አለበት፡፡ ሠራዊቱ በገዥውና በተቃውሞ ወገን የተፈነከተበት ሁኔታ ቢፈጠር እንኳን መጪው ጊዜ ከብሩህነት ይልቅ የውጭ እጅ ሁሉ ወደገባበት የእርስ በርስ መጫረስ የመቀየሩ ዕድል ከፍ ያለ ሊሆን መቻሉም ታሳቢ መደረግ አለበት፡፡ ድንገት መንግሥት የተንኮታኮተበት ሁኔታ ተከስቶ ቢሆን ኖሮም ይኖር የነበረው የፖለቲካ ተግባር ግድብ በሰበረ የቁጣ ማዕበል ውስጥ ታንኳ ለመቅዘፍ እንደ መሞከር ከባድ ነው፡፡ በውስጣችን ያሉ የተወነጋገሩ ፍላጎቶች፣ እልሆችና በቀሎች የሚፍጥሩት አዙሪት የሚያዝ የሚለቀቅ እስኪጠፋ መፈታተናቸው የማይቀር ነው፡፡"} {"text": "ZhongShan መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 15 ዋ 25 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood lisht ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በሳኡዲ የሐጅ ጉዳዮች ሚኒስትር መሐመድ ሳለህ ቢንተን ለአል አረቢያ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ ምልልስ ሐጅ አድራጊዎች ወደ መካ ከመግባታቸው በፊት በቤታቸው ራሳቸውን ለአራት ቀናት ገለል አድርገው መቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚያም መካ ከተማ ከገቡ በኋላ በሆቴላቸው ለሌላ አራት ቀናት ተገልሎ መቆየት ግድ ይላቸዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "የዓለም ፖስታ ህብረት ከጉሙሩክ ሥራ ጋር በተያያዘ ስራውን የተቀላጠፈ ማድረግ ይቻል ዘንድ የተለያዩ ኤሌክትሮኒካል የአሰራር ዘዴዎችን ቀይሶ በመንቀሣቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ፖስታ አስተዳደሮች ከጃኑዋሪ 1/2021 ጀምሮ መሰል ሥራዎችን ለመስራት የሚያስችለው ቅድሚያ የሚላከው የኤሌክትሮኒክስ መረጃ ግዴታ እንደሆነ እያሣወቁ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያም በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር በመተግበር ደንበኞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ማግኘት የሚችሉበትን አሰራር ለመከተል ስራዎች መሰራት ጀምረዋል፡፡"} {"text": "የአካባቢው ነዋሪዎች \"ላ ሪቱ\" ተብለው የሚታወቁበት Revolution Revolution የቱጁናን ዋና ጎብኚዎች እየጎተቱ ሲሆን በአሜሪካ የድንበር ማቋረጫ ርቀት ላይ ይገኛል. ተጓዳኙን የቱሪስት መስህብ ለማድረግ ከፈለጉ ትልቅ ድብደባ ይግዙ እና ፎቶዎ በያዘው የዙብብራ ነጠብጣብ ላይ በያዘው አህያ ይያዙት, ይህ ቦታ ነው."} {"text": ""} {"text": "የለንደን የዓይን ሪፍ ተጓዥ በቴምዝ ወንዝ ላይ የ 40 ደቂቃ ጊዜ ክብ ቅርጽ ያለው ጉብኝት በእውነተኛ አስተያየት ላይ ይገኛል. ብዙ የለንደን የታወቁ የፓርላማዎች , የሴንት ፖል ካቴድራል , HMS Belfast እና የለንደን ታወር ጨምሮ የታወቁ በጣም ታዋቂ ቦታዎች ይከተላል."} {"text": "የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ሕጋዊ ድረ ግጽ የተቀበሉ ሽልማቶች የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች NEW ዓለም አቀፋዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርታዊ ጉባኤ ወደ እግዚአብሔር እናት ኑ ASEZ የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የበጎ ፈቃድ ቡድን የWATV አባል"} {"text": "በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 18/1/ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው ጭካኔ ከተሞላበት፣ ኢ-ሰብዓዊ ከሆነ ወይም ክብሩን ከሚያዋርድ አያያዝ…የመጠበቅ መብት አለው፡፡ ይህ መርህ የዓለም አቀፍ ባህላዊ የሕግ እሴቶችና ልምዶች (Jusco gens) መሠረት ያለው ነው፡፡"} {"text": "መጽሐፉን ልዩ እና ጠቃሚ የሚያደርገው ምክንያት አንዱ በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ የተደረገውን የዓለም አቀፍ ግንኙነት በሰፊ መረጃ ከማቅረቡም በላይ በተለይ በአሜሪካ ጋዜጦች ስለ አጼ ምኒልክ ያወጧቸውን አስተያየቶች ደራሲው በሰፊው ስላስነበቡን ጭምርም ነው።"} {"text": "እምየ ምንሊክ የነፃነት አርማ on Ethiopia News | በመላው አለም የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ወደ አዲስ አበባ እየተመሙ ነው | Ethiopian Orthodox Church | Abiy Ahmed"} {"text": "‹‹ዘላቂ ሰላም ዋስትና ያለው ዴሞክራሲ›› በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ውስጥ በግንባር ቀደምትነት ከሠፈሩት ዓላማዎችና እምነቶች መካከል የመጀመርያዎቹ ናቸው፡፡ በዚህ ሕገ መንግሥት መሠረትም ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሕግ ከተቋቋመ 22 ዓመት አልፏል፡፡ በዚህን ያህል ጊዜ ውስጥ ግን እንደተባለውና እንደተመኘነው ነዋሪ የሆነና በፍትሕ ላይ የተመሠረተ ሰላም መጨበጥ አልቻልንም፡፡ ዴሞክራሲያችንም የሰብዓዊ መብቶቻችንና መሠረታዊ ነፃነቶቻችንም በተግባር ኑሮ ውስጥ የሚታዩ፣ ዛሬም ሥልጣን ላይ ከወጣው ፓርቲ የቁርጠኝነት መሀላ ወጪ የሚኖሩ ዋስትና ያላቸው አልሆኑም፡፡"} {"text": "የፈረንሳይ: የሩስያ: የቻይና: የጃፓን: የስፔን: የዓረቦች: የጀርመን: የጣልያን: የመክሲኮ: የብራዚል: የአርጀንቲና: ወዘተ፡ ምሁራን: ተመራማሪዎች: ሊቃውንቶች: ፕሮፈሰሮች: የተክኖሎጂ ፈጣሪዎች: ወዘተ፡ እኮ፡ እንግሊዝ ቋንቋ አይናገሩም: በቃንቃቸው ነው የሚማሩት የሚናገሩት:: ስለዚህ እንግሊዝ ቋንቋ ደባልቀው፡ ጨማልቀው: ጨፋልቀው: ስለማይናገሩ: ምሁራን ሊቃውንት አይደሉም ማለት ነው ወይ?????? ምነው በአገራችን: እንግሊዝ ቃላቶች ደባልቆ፡ ጨማልቆ: ጨፋልቆ፡ መናገር የስልጣኔ፡ የትምህርት መለኪያ ተደርጎ የሚወሰደው!!!! ታድያ የት አለ የሚንኮራራበት “የ3000 አመታት ስልጣኔ: ልዩ ቋንቋ: ና ፊደሎች እና ታሪክ ?????????"} {"text": "የሚገርመው ነገር ፣ ዞኮራ ስለ ማሊ የሚናገርበትን ስሜት ሲያዳምጡ ፣ እሱ ማሊያዊ ነው ብለው ያስባሉ ፡፡ ሆኖም ፣ የእስያ ተወላጅ የሆነው ከአይቮሪ ኮስት ነው እናም ቤተሰቦቹ በኮትዲ⁇ ር የተመሰረቱ ናቸው ፡፡"} {"text": "አይ መስቀል መሸከም...እስኪ anonymousun ተወውና በስምህ እውነታውን አፍረጥርጠውና መስቀሉን ተሸከም። በስማቸው የሚያወጡትን ከመተቸት።መቸም ችግሩ የት ላይ እንደሆነ አታጣውም ብየ ነው ሞክሼ Anonymous."} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "ጽሑፉ እንደ ጤፍ የደቀቀ፣ ነገር ግን እንደ ቆሎ የደመቀ ነው፡፡ ለምንድን ነው? ስንለው ‹ደብተር ቶሎ እንዳያልቅብኝ ነው› ይላል፡፡ የተሰጠውን የቤት ሥራ እዚያው ትምህርት ቤት ውስጥ በጊዜ ይሠራል፤ የታዘዘውን ያለ ማመንታት ይፈጽማል፤ ክፍል ውስጥ ላለመረበሽ ሁልጊዜ ይጥራል፡፡ ከመምህራኑ ጋር የጌታና ሎሌ ዝምድና አለው፡፡ ይታዘዛቸዋል፤ ያገለግላቸዋል፡፡ ለምንድን ነው? ስንለው ‹ወላጅ አምጣ እንዳይሉኝ ነው› ይላል፡፡ ለእርሱ አንድ ኤክስ ማግኘት ማለት ከሕይወቱ መሥመር አንድ ርምጃ ወደኋላ መመለስ ማለት ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "በቅርቡ የአሜሪካ ዜግነት የተቀበለው ኤርሚያስ ለገሠ በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ ወደ ምርጫ ውድድር የገባው ባለአደራ ምክትል ሆኖ እንዴት ሊሠራ እንደሚችል ጥያቄ የፈጠረ ጉዳይ ነበር። ኤርሚያስ ግን፤ የአሜሪካንን ዜግነት የተቀበልኩት ፕሬዚዳንት ትራምፕን ታግዬ ከሥልጣን ለማባረር ነው፤ በማለት በዚሁ የ360 ዩትዩብ ማስተላለፊያ ሲናገር ተደምጧል።"} {"text": "ይህ መጽሐፍ በአራት ክፍሎችና በዓሥራ አራት ምዕራፎች ተዋቅሮ ክፍል አንድ ከዋናው የታሪክ ዳሰሳና ትንተና በፊት ታሪካዊውን ዳራ ለመተረክ ይሞክራል። ሁለተኛው ክፍል ደግሞ ጎበና ሊደርስ ከቻለበት የወታደራዊ፣ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ የእውቅና ጣርያ ድረስ ያለፈባቸውን በፈተና የተሞሉ፣ የዚያኑ ያክል በውጤት የታጀቡ የሕይወት ልምዶቹን ለመዳሰስ ጥረት የሚያደርግ ሲሆን፤ ሦስተኛው ከዚሁ ተያያዥ በሆነ መልኩ ጎበና የተጎናጸፈውን እውቅና እንደምን አድርጎ ሀገራዊ ፋይዳ ወደአለው ነገር እንደለወጠ ለማሳየት ይጥራል። ክፍል አራት የጎበና የመጨረሻ ዘመናት ያለ አቻ ወራሽ ሲጠናቀቁ የኦሮሞ ሕዝብ የተጋረጠበትን ከሀገርና ከመንግሥት ባለቤትነት የመንሸራተት ፈተና ለምን እንደተከሠተ ለማመላከት ጥረት ያደርጋል።"} {"text": "አሁን ሞትን ደከምን ላለማለትና ነገር ለማስቀየስ፡ ይሰርቃሉ፤ ሰው ይገላሉ፤ ሴት ይደፍራሉ ብትሉ ሂሳቡ አይስማማም፡፡ አደለም እቃችሁ ነፍሳችሁ ዋስትና የላትም፡፡ ቀደም ብዬ ሰይጣን ማስላት እንድማይቸግረው ሰይጣን እንዳይደላችሁ የገለጽኩት አዝኜላችሁ አደለም! ማስላት የሚያቅታችሁ ደንቆሮ ስለሆናችሁ ብቻ ነው፡፡ እንጂማ ሴት አደለም ወንድ ጋር ከተደፋፈራችሁ እኮ ቆያችሁ፡፡ ማነው እንዴ \" Rainbow for Children.\" የሚባል የሰዶሞች ግብረሰናይ አስገብቶ፡ የትግራይን ወጣት የበከለው? ማነው እንዴ አዲስ አበባ 24 አካባቢ በወንድኛ አዳሪነት የሚተዳደረው? የትግራይ ወንዶች አደሉም? ምነው የትግራይ ባለስልጣን 50 ሴቶች ደፍሮ ሲያበቃ፤ ሌላ ቦታ ተቀይሮ የተሾመውስ? የአራት አመት ህጻኗን የደፈረውን የትግራይ ፖሊስ ማን ይረሳዋል? የ10አመቷን ጨቅላ ደፍሮ ግንባሯን አፍርሶ የተሰወረው ለጋ ወጣትስ? ሚስቱ ስትወጣ ልጁን አስወልዶ በሰላም የሚኖረው አባት ከፓሪስ ነው እንዴ የመጣው? 2 ሴት ልጆቹን በኤድስ በክሎ የጠፋው አባት ታሪክ መጽሃፍ ተጽፎ የለም? ደሞ፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የምድር አውሬ ሁሉ መሰብሰቢያና መናገጃ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬ ሁሉ እገበያ ሲውል አያ ጅቦ ግን ሳይሄድ ቀረ፡፡ የማታ ማታ ገበያተኛ ሲመለስ ከጎሬው ወጣና ከመንገድ ዳር ተቀመጠ፡፡ ገበያ ምላሽ ሲሆን እንኮዬ ዝንጆሮ ስትመጣ፣ የገበያውን አዋዋል ጠየቃት፡፡ እንደምትቸኩል ነግራው፣ ጦጢትን ጠይቃት አለችው፡፡ ጦጢትን ጠየቃት፡፡ እሷም፤ እንኮዬ ሚዳቋን ጠይቅ ብላው ሄደች፡፡ ሚዳቆን ጠየቃት፡፡ እቸኩላለሁ፤ እንኮዬ አህዪትን ጠይቃት አለችው፡፡"} {"text": "ZhongShan የመኪና ጎርፍ LWW-7 LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ሚኒስተር ቁጠባ ኤርትራ ኣቶ ብርሃነ ሃብተማርያም ከኣ ብዛዕባ ዋሕዲ ባጤራ ናቕፋን ዝርአ ዘሎ ናህሪ ዋጋታትን ተሓቲቱ ንቢቢሲ ኣብ ዝሃቦ መግለጺ፣ ኣብ እዋን ምቕያር ባጤራ 40 ሚእታዊ ናይቲ ገንዘብ ከምዘይተመልሰን እዚ ድማ ኣብ ምውሓድ እቲ ባጤራ ኣሉታዊ ጽልዋ ከምዝፈጠረን ምስ ቢቢሲ ኣብ ዘካየዶ ቃለ መጠይቕ ኣረጋጊጹ።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ኣኽባር ሕጊ ኢትዮጵያ ኣብዚ ሳልስቲ’ዚ ብዝሃቦ መግለጺ መሰረት ግና፣ ኣብ ልዕሊ ዶክተር ብርሃኑ ነጋን ኣቶ ጆሃር መሓመድን ተመስሪቱ ዝነበረ ክሲ ጠቕሊሉ ተኣልዩ ኣሎ።"} {"text": "ምንም እንኳ አዳዲስ ግምገማዎች ላይ የሚያስችሉ ተሃድሶን ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ማውረድና ወደ ላይ አዳዲስ በቀዳሚ ግምገማዎች. ሁሉ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ግምገማዎች በይፋ በዚህ ክምችት ስለጀመሩ ውስጥ HTML5. ይህ ማለት አዳዲስ ባሕርይ ንድፍ, ግምገማዎች አሁን እንደ ግምገማዎች ላይ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ፊዚክስ, ይውጣል እና ቀኝ አዳዲስ ወሲብ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ስለዚህ ሆኗል ቅድሚያ. አዳዲስ ግምገማዎች voiced-የሚሰጡዋቸውን የሚሰጡዋቸውን በዚህ ክምችት ነገር ግን እንደገና ትልቁ ስለጀመሩ ጎልማሳ ቅድሚያ ግምገማዎች ከእነርሱ., ደረጃ ጥሩ ታሪኮች, አንዳንዶቹ ጨዋታዎች በዚህ ክምችት ደግሞ ያምጣላችሁ ይገናኛሉ ላይ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን በቀዳሚ ግምገማዎች በይፋ ጋር babes resemble በጣም ሴቶች የህይወት ላገኘው ግምገማዎች ግምገማዎች ላይ ያሉ fantasies."} {"text": "በኖርዌይ የኖቤል ሽልማት ዙርያ አዲስ ዜና - በኦስሎ፣ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ''በኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ'' አሰባሳቢነት የጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት ዙርያ ከአቀባበል እስከመስተንግዶ ባለው ዝግጅት ዙርያ ተወያዩ (Gudayachn Exclusive)"} {"text": "ሳይንቲስቶችና ቴክኖሎጂስቶች ጊዜን በሰዓት ለመለካት ብዙ ጥረት አድርገዋል። ይህ ጥረት ለከዋክብት ጥናትና ለተለያዩ ያለም ዙሪያ ጉዞወች እንደመነሳሻ ረድቷል። በቋሚ መንገድ እራሳቸውን የሚደጋግሙ ክስተቶች/ኩነቶች ከጥንት ጀምሮ ጊዜን ለመልካት አገልግለዋል። ለምሳሌ ጸሃይ በሰማይ ላይ የምታደርገው ጉዞ (ቀን)፣ የጨረቃ ቅርጾች(ወር)፣ የወቅቶች መፈራረቅ(ዓመት)፣ የፔንዱለም መወዛወዝ (ሰኮንድ) ወዘተ...ይገኙበታል። በአሁኑ ጊዜ ሰኮንድ የምትለካው የሴሲየም አረር ሲወራጭ በሚያሳየው ቋሚ ድግግሞሽ ነው።"} {"text": "በዚህ መልክ ወደ ስልጣን የመጡ ኃይሎች ጉልበት እንጂ ልብ አንገት እንጂ የሚያመዛዝን ጭንቅላት የላቸውም በመጨረሻም ይጠፋሉ እግዚአብሄር ለኒህ አረመኔዎች ጉልበት አንጂ ኃይል አይሠጥም በተበደሉ ህዝቦች ክንድ ይደቃሉ ምክንያቱም እውነትና ኃይል ከነዚህ ጋር ነው፡፡ከአለም የግፍ ታሪኮች ፍጻሜ የተማርነው ይህ ነው መፍትሄው በኃይል ገፈኞችን ማስወገድ ነው፡፡"} {"text": "በ1857 ዓ/ም (ደብተራ) ዘነብ የተባሉ ኢትዮጵያዊ ይህን ግሩም ሀሳብህን በሚያጠናክር ግሩም አገላለጽ በመጽሐፈ ጨዋታ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ መጸሓፋቸው እንዲህ ተፈላስመዋል::"} {"text": "እኔ ሚሳላዊ(ኣይዲያሊስት ) ኣይደለሁም ። ውግያ ትርጉም-የለሽ መሆን የለበትም ባይ ነኝ ። ውግያ ሲነሳ ወደ ኢትዮጵያ የቀና እየመሰለ ወደኛ የቀና ሊሆን ይችላል ። ስለ'ዚ እያያቹ ወደ ወጥመዱ ኣትግቡ ። እንደ ዓብዱልፈታሕ የመሰለ ሰው ስለ ውግያና ሰላም የመወሰን መብት ኣይገባውም ።"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "በመቀጠልም የ ውይይት ከፍላጎትዎ (ሊያገኙት ካልቻሉ ፣ ከላይ ባለው የፍለጋ መስክ ላይ እራስዎን ይረዱ ፣ የማጣቀሻ ሂሳቡን ስም ይተይቡ) እና መታ በማድረግ ይክፈቱት።"} {"text": "የቶር ማሰሻዎ በኮምፒተርዎ ላይ የት ቦታ እንደሚጫን የሚነግርዎት አዲስ መስኮትን ያገኛሉ። በነባሪ የሚጫንበት ስፍራ ዴስክቶፕ ላይ ነው። ከፈለጉ ይህንን ወደተለየ ቦታ መለወጥ ይችላሉ፤ ነገር ግን ለአሁን በነባሪው ይተውት።"} {"text": "ኣዲስ ኣበባ ካብ ዝኣቱ ኣትሒዙ ንዝኾነ ሰብ ጠምየለኹ ባኒ ግዝኡለይ ኢሉ ኣይሓተተን። ንመጀመርያ ጊዜ ገበሮ፣ ንሱ’ውን ሰለጦ። ኣብ ጥቕኡ ኣብ ዝነበረ ናይ ዳግማይ ሚኒልክ ቤት ትምህርቲ ሓጹር ተጸጊዖም ሻሂን ፓስተን ካብ ዝሸጣ ዝነበራ ኣዋልድ ናብ ሓንቲ ከይዱ፣ ክልተ ውዑይ ፓስት ምስ ሓንቲ ቢኬሪ ሻሂ ተመጊቡ ሓደ ኩባያ ማይ ሰለሰሉ። ብኡንብኡ ብርትዐ ተሰምዖ’ሞ ንኣምላኹ ኣመስገነ። ሰለስተ ብር ተመለሰሉ። ዓጻጺፉ ኣብተን ሚስጥራውያን ጁብኡ ከተተን። ኣብቲ ቦታ’ውን ሒደት አዕረፈ።"} {"text": "ኣብ 2014፣ ኣስታት 10 ሚልዮን ዶላር ዝተገመተ ን17 ኤርትራውያን ኣውፈርቲ ናይ ንግዲ ፍቓድ ከምዝሃበ ዝሓበረ በዓል መዚ ወፍሪ ኡጋንዳ፣ እዚ ድማ ኣብዘን ዝሓለፋ ሓሙሽተ ዓመታት እቲ ዝበዝሐ ምንባሩ ኣገንዚቡ።"} {"text": "አክቲቪስት ጃዋር መሐመድ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ደጋግመው የሚጠሩ ሥሞች ናቸው። ሁለቱም የየራሳቸው የኀይል ምንጭ እና የቅቡልነት አድማስ ያላቸው ጉልበተኞች ናቸው። ዐቢይ አሕመድ ከገዢው ፓርቲ ጉያ ጃዋር ጉልሕ አሻራ ባሳረፈበት ተቃውሞ ተረማምደው ጠቅላይ ሚኒስትርነትን የተቆናጠጡ መሪ ናቸው። ጃዋር መሐመድ ደግሞ ዐቢይ አሕመድ በከፈቱት የፖለቲካ ምኅዳር ዋስትና ተማምኖ አገር ቤት የገባ ፖለቲከኛ ነው። ሁለቱም ሳያስተውሉት የማይስምሙ ነገር ግን ሊነጣጠሉ የማይችሉ ተቀናቃኝ የፖለቲካ ኀይሎች ሆነዋል።"} {"text": "የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትሩ ዶ/ር ደብረ ጽዮን-ገብረ ሚካኤል በምክትል ጠቅላይ ሚንስትርነት ማእረግ የንግድና ፋይናንስ “ክለስተር” አስተባባሪ እንዲሆኑ፤ እንዲሁም አቶ ሙክታር ከድር በምክርት ጠቅላይ ሚንስትርነት ማእረግ የመልካም አስተዳዳር ለዉጥ አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚንስትርም ሆነዉ ተሹመዋል።"} {"text": "1) ዐሥራትን በተመለከተ ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነውን ምረጥ ሀ) እግዚአብሔር ምድር ከምታፈራውና ከከብትም ወገን ሁሉ ዐሥራት እንዲሰጥ አዘዘ ለ) እንደ ኦሪት ዘፍጥረት አገላለጽ ለመጀመሪያ ጊዜ ዐሥራት የከፈለው መልከ ጼዴቅ ነው ሐ) በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት ገቢ ያለው እያንዳንዱ ግለ ሰው ዛሬም ቢሆን ዐሥራት የመክፈል ግዴታ አለበት መ) ዛሬም ቢሆን ዐሥራት የማይከፍል ገቢ ያለው ማንኛውም ሰው የእግዚአብሐየር ባለ እዳ ይሆናል ሠ) ሁሉም ትክክል ናቸው"} {"text": "ከሮማውያን አስቀድሞ ኢቤራውያን ከጥንት ይሠፍሩበት ነበር። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ቶቤል በ2415 ዓክልበ. ስለ በኲሩ «ታራሆ» ስም መሠረተው። ሌላ ተረት ደግሞ እንደሚለው የግብጽ፣ ኩሽና ኢትዮጵያ ፈርዖን ታርሐቃ (700 ዓክልበ. ግድም) በዚህ ዘምቶ ያቆመው ነው። ለነዚህ ታሪኮች ግን ታማኝ መዝገብ የለም። ዊሊያም ስሚስ እንደ ገመተ ከተማው በፊንቄ ሰዎች ተሠርቶ በቋንቋቸው ጣርቆን አሉት። የሮማውያን አለቃ ስኪፒዮ አፍሪካኑስ በ225 ዓክልበ. ዙሪያውን ይዞ በሥፍራው ታራኮ የተባለ ከተማ አሠራ።"} {"text": "የስራ ውልን ከሌሎች ከሚለዩት ባህሪያት አንዱ ሠራተኛው ውሉን ለሌላ ሰው ማስተላለፍ አለመቻሉ በመሆኑ ሰራተኛው እራሱ ነው በስራ ቦታው ተገኝቶ መስራት ያለበት፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ሠራተኛው ለስራው ብቁ ሆኖ የመገኘት ግዴታ አለበት' በአእምሮውም ሆነ አካሉ ብቁ ሳይሆን በስራ ቦታው ቢገኝ አሰሪው ለሚከፍለው ደመወዝ የሚጠበቅበትን አገልግሎት በአግባቡ ማከናወን ካለመቻሉም በተጨማሪ ሌሎች ሰራተኞችን በማወክ ምርታማነት እንዲቀንስና በዚህም የአሰሪው ጥቅም እንዲጎዳ ሊያደርግ ይችላል፡፡ የስራ ውል በአሠሪው ቁጥጥር የሚፈጸም በመሆኑ ሰራተኛው የአሠሪውን ትዕዛዛት የማክበርና የመፈጸም ግዴታም አለበት፡፡ አሠሪው የሚሰጣቸው ትዕዛዛት ግን ሁልጊዜም በስራ ውሉና በስራ ደንቡ መሠረት የተሰጡ መሆን አለባቸው፡፡ከዚህ ውጭ ያሉ ትዕዛዛትን ሠራተኛው የመፈጸም ግዴታ የለበትም፡፡"} {"text": "ምንአልባት አልፎ አልፎ አልያም ፈጽሞ ከማይጾሙት ብዙኃኑ የክርስቲያን ጎራ ልትሆኑ ትችላላችሁ። መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስላላነበብን ወይንም ከአንድ ሊታመን ከሚገባ ..."} {"text": ""} {"text": "{በውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን፣በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን?! ወይስ አላህን ፈሪዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?}[ሷድ፡28]"} {"text": ""} {"text": "ሙስና የሚጀምረው የስራ ሰዓትን ከመስረቅ፣ በስራ ሰዓት ተገቢውን ነገር ካለማከናወን እንደሆነ የገለፁት፤ ማንኛውም ሰራተኛ እረፍት በሚወጣበት ወቅት ሰውሀብት አስተዳደር ፈቃዱን ሣይሰጥ መውጣት እንደማይቻል በቀጣይም መመሪያ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ አቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) - ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡"} {"text": "የትኛውም ዓይነት የብሔር ብሔረሰብ ብሔረተኛነት በውስጤ ያለ ሀብትና ጥቅም ቅድሚያ ለብሔር ወገኔ ይሁን የማለት ቁልቁለት አብሮት ይኖራል፡፡ በዚህ ቁልቁለት ከተንደረደሩ ማረፊያው አድሎኝነት ነው፡፡ እዚህ ውስጥ ከተወደቀ ከሌላው በበለጠ ለብሔር ብሔረሰብ ወገን መታመንና ከሌላው አብልጦ የብሔር ብሔረሰብ ወገንን ማቅረብና መጥቀም ይመጣል፡፡ ጥቅቅሞሹ በግልጽና በድብቅ መንገድ ወደ ልዩ ልዩ የሥራ መስክ፣ ወደ ትምህርት ምዘና፣ ወደ ኢንቨስትመንትና የመሬት ምሪት ሲሻገር የፖሊስና የዳኝነት ሥራን ሊበክል ችላል፡፡ ሲበክልም ታይቷል፡፡ የአድሎኝነት ችግር መኖር ከ‹‹ሚዳላለት›› ብሔር ውጪ ያሉ የኅብተሰብ ክፍሎችን ቅሬታ ላይ ይጥላል፡፡ የእኩል ዜግነት እምነታቸውን ይሰብራል፡፡ ትምክህተኛና ተቃራኒ የሆኑ የፖለቲካ መስመሮችን ያነሳሳል፡፡ አድልኦ ባልተፈጸመበት ሥፍራና ጊዜም በይሆን ይሆናል መጠራጠርና ሐሜት እንዲራባ ያደርጋል፡፡ ሐሜቱ ደግሞ በፈንታው የብሔርተኛ ሹምን እልህ እያጋባ ማናለብኝነትንና አድሏዊነትን ያባብሳል፡፡ ይህ ሁሉ የአካባቢውን ሰላማዊ ኑሮና ልማት ይበድላል፡፡ መላ ኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬ የተለያየ ልክና መልክ ይዞ የሚታየው ሁሉ የዚህ ውጤት ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ..."} {"text": "በመጀመሪያ ግን ስለ ፅሑፌ ርዕስ ምንጭ ትንሽ ፍንጭ ልስጥ። ከግለሰቡ ጋር ያለን ትውውቅ በድህረ–ገፅ የተጀምረ ቢሆንም፥ የዓላማ አንድነት ግን ኣንድ ደረጃ አሻግሮት አልፎ አልፎም ቢሆን በቀጭኑ ሽቦ “ሃሎ” እንባባላለን። ቤተሰቡ፥ በተለይም እናቱ እንዲያነብላቸው ከሚመርጧቸው መጣጥፎች መካከል እኔም ድርሻ እንዳለኝ ነግሮ አስተዋውቆኛልና በመስቀል አወደ–ዓመት ማምሻ “እንኳን አደረሶዎት!” ለማለት ደውዬ ጥቂት አወጋን። እኚህ እናት ስለፖለቲካ ያላቸው ጥልቅ ግንዛቤ እንደ ኑሮ–ዘዴ ፆታዊና ተፈጥሮአዊ ይመስላል። ለነገሩ … ኑሮ–ዘዴም በሉት የአካል እንቅስቃሴ ደግሞም ውዝዋዜ፥ ከረጅሙና ከሰፊው የፖለቲካ እጅ ሮቆ ያለው የሰማዩ ዙፋን ብቻ ነው። ይህ ያልተዋጠለት አንባቢ፥ በየአመቱ በየአህጉሩ የሚደረጉትን የስፖርትም ሆነ የሙዚቃ ውድድሮችና የአሽናፊዎች ምርጫ (ለምሳሌ Eurovision Song Contest) መመልከቱ ግንዛቤውን ያሰፋለታል።"} {"text": "በአንድ አንድ ፍ/ቤቶች ውሳኔ ላይ እንዳስተዋልኩት የስራ ክርክርን መሰረት በማድረግ በተሰጠ ፍርድ ላይ ፍርዱ እንዲፈጸምለት የሚፈልገው ባለመብት የአፈጻጸም ክሱን ማቅረብ ያለበት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 384 መሰረት የአፈጻጸም ክሱ የሚቀርብበት ፍርድ ውሳኔ ካገኘ ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በ10 አመት የይርጋ ጊዜ ውስጥ ነው የሚል አቋም ያለ ሲሆን በሌላ በኩል የሚቀርበው መከራከሪያ ነጥብ አዋጅ ቁጥር 377/96 እንደሁም ማሻሻያ አዋጁን 494/98 መሰረት በማድረግ በተሰጠ ፍርድ ላይ የሚቀርበው የአፈጻጸም ክስ ሊቀርብ ሚገባው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 384 ላይ በተገለጸው በ10 አመት የጊዜ ገደብ ውስጥ ሳይሆን በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 162 ላይ በተገለጸው ከፍተኛው የአንድ አመት የይርጋ ገደብ ውስጥ ነው የሚል ነው፡፡"} {"text": "በአጠቃላይ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድ የለውጡ መጀመሪያና መጨረሻ ነው፡፡ “አንደ ዜጋ ዶ/ር አብይ ምን ዓይነት ለውጥ እንዲያመጣ ይሻሉ?” ለሚለው ጥያቄ መልሱ “ነፃና ገለልተኛ ምርጫ” የሚለው ነው፡፡ በቀጣይ “ዶ/ር አብይ ነፃና ገለልተኛ ምርጫ ማካሄድ ይችላሉን?” የሚለውን የምንመለከት ይሆናል፡፡"} {"text": "ኢዴፓ ከመጀመሪያ አንስቶ ትክክለኛ አቅጣጫ ይዞ፣ ትክክለኛ ነገር ሲያመላክት እንደነበር፣ በተለያዩ ምክንቶች ግን ለአሉባልታዎች ሰለባ እንደሆነ ሰው በደንብ ገብቶታል፡፡ “አሁን ገብቶናል ተረድተናል” ይሉናል፤ ሰዎች፡፡ እርግጥ ነው አንዳንድ ተቃዋሚዎች የተባለው ዓይነት አስተሳሰብ እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ግን በኛ ላይ ከፍተኛ የአሉባልታ ዘመቻ ያካሄዱ ሰዎች ዛሬ በመድረኩ የሉም፤ ወይ ቤታቸው ተቀምጠዋል ወይ ተሰደዋል፤ ትግሉን በፅናት እየመራን ያለነው እኛው ነን፡፡ ህብረተሰቡ እስከተረዳ ድረስ ተቃዋሚዎቹም ወደዚህ አስተሳሰብ ይመጣሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሌሎች በዚያው መቀጠል የሚፈልጉ ይኖራሉ፡፡ እነሱን እንግዲህ ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመጽሐፍ መደብር ድረ ገጽ፡፡ በቶሎሾፕ ለሽያጭ የቅርብ ጊዜ እና ምርጥ ደረጃ የተሰጣቸው መጻሕፍትን ይፈልጉ ፡፡ ከመላው ደራሲያን በመቶዎች የሚቆጠሩ ርዕሶች ይገኛሉ።"} {"text": "''ህዝቡ መከፋፈልን አንሻም ብሎ የተቃወመዉን ሕዝባዊ አቋም ወያኔ ከቁም ነገር ሳይቆጥር፤ አብዛኛዉን የክልል ተወካዮችን ተቃዉሞ ድምጽ ቀልብሶ በማስፈራራት የሃይል የበላይነቱን ለማሳየት በፌደራል ስም ጎንደርን ለመከፋፈል የሚያካሂደዉ ዘመቻ የመጨረሻ የስራቱ መቃብር ሊሆን እንደሚችል እና እራሱን በራሱ ለማጥፋት እያፋጠነ መሆኑን እንደገና የሞት መርዶ እርሙን እንዲያወጣ በጥብቅ እናሳስባለን። ጎንደርን ሕዝብ ታሪካዊ አንድነት ጠምዝዞ በጉልበት ለማንበርከክ የሚፈጸም ተደጋጋሚ ሥልጣንን ተገን ያደረገ የጥፋት ዘመቻ ለትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር የሞት ከፈን ከመሆን ሌላ የጥፋት ሴራዉን ሊያሳካ አይችልም''' የጎንደር ኅብረት ለጎንደር ሕዝብ ያስተላለፈው ቁጥር 13 መልዕክት (የፋሽሽቱ ወያኔ ጎንደርን የመከፋፈል አደገኛ ዘመቻ ኢትዮጵያን የማፈራረስ የመጨረሻው ደወል ነው። ይድረስ ለጎንደር ህዝብ ቁጥር 13)"} {"text": "ኢትዮጵያ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ከ3-14 ዲግሪ ሰሜን እና ከ33-48 ዲግሪ ምሥራቅ የምትገኝ አገር ስትሆን የቆዳ ስፋቱዋም 1 127 127 ካሬ ኪ ሜ ነው። በሰሜን ከኤርትራ፣ በምዕራብ ከሱዳን፣"} {"text": "ከደገፍክ የአስማቱ ሰለባ ነው ትባላለህ። ከተቃወምክ አጋንንት ስላለበት ነው ትባላለህ። ግራ ገብቶህ ዝም ካልክ ወይም ምንም ካላልክ እንደ opportunist (ወላዋይ) ትታያለህ። ለመሆኑ አገርን/ምእመኑን ለሁለት/ለሦስት ቦታ የከፈለን ጉዳይ ሲኖዶሱ እያየ ዝም ነው እንዴ የሚለው?"} {"text": "ማእከል ስደተኛታት ኣብ Hamburg ንስደተኛታት፣ ሰባት ምስ ዘይርጉጽ ጽንሓት ወይ ብዘይ ወረቓቕቲ ጽንሓት፣ መሊሾም ድጓዓዙ ከምኡ’ውን ስደተኛታት ጽንሓት ይሕግዞም፣ ከምኡ’ውን ገሊኦም ካልኦት ጉጅለታት ዕላማ። ሓገዝ ኣብ ሕቶታት ዑቕባ የገልግል፣ ዋላ ሓበሬታ ንኣርእስትታት ከም ስራሕ ይህብ እዩ። ተወሰኽቲ ሓበሬታታት ኣብ መርበብ ትረኽቡ (ዋላ ብ ዓረብኛ፣ ፍራንስኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ዳሪ፣ ፋርሲ ከምኡ’ውን ሩስኛ።"} {"text": ""} {"text": "ላለፉት ስምንት ዓመታት ለመሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ ትኩረት የሰጠው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ልማትንም ሆነ እድገት በማያወላዳ መልኩ ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ አወዛጋቢ ቢሆኑም ኢኮኖሚያችን ላለፉት ስምንት ዓመታት ከአምስት ፐርስንት አጠቃላይ ዓመታዊ ምርት እድገት ተነስቶ አሁን ወደ አስር ፐርሰንትና ከዛም በላይ እንዳደገ በርካታ ዋቢዎችን መጥቀስ ይቻላል፡፡"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ግለሰቦች ራሽናል ናቸው የሚለው አስተሳሰብ የወንጀል ኢኮኖሚክስ መሠረት ነው፡፡ ለዛም ነው ከዚህ በፊት ባሉት የጽሑፉ ክፍሎች ቅጣት በመጨመር እስከተወሰነ ደረጃ ድረስ ወንጀልን መቀነስ ይቻላል የተባለው፡፡ እንዲሁም በግ የሰረቀ ሰው በሞት የሚቀጣ ከሆነ፤ አንዴ በግ የሰረቀ ሰው እረኛውንም ሊገለው ይችላል የሚለው ሙግት የቀረበው፡፡"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "በእኔ እምነት ሚዛን የጠበቀ ሰብአዊነት ያየለበት ሰው የሚጠይቅና ጥያቄውን ለመመለስ ወይም የጥያቄዎቹን ምላሽ ለማብራራት የሚኖር ፍጥረት ነው፡፡ ጥያቄዎቹ ብዙዎች ናቸው፡፡ ላለፉት አራትና አምስት ሺህ አመታት ሲጠየቁ የኖሩ ቢሆንም ቅሉ እሰከዛሬ ይጠየቃሉ፡፡ ምንም እንኳ ለጥያቄዎቹ የምንሰጠው ትኩረትና ለጥያቄዎቹ ምላሽ ለማግኘት የምናደርገው መኳተን በመጠን ቢለያይም ሰው ሁሉ ይጠይቃል ከየት መጣሁ? ለምን ለእኖራለሁ? ለምን እሞታለሁ? ሳልወለድ ነበርኩኝ ወይ? ለምን ተወለድኩኝ? ከሞት በኋላ እኖራለሁኝ ወይ? ፍጥረት ሁሉ ትርጉም አለው ወይ? ወይስ ከንቱነትን የግድ ትርጉም ያለው ለማስመሰል የምንፍጨረጨር ኢምንት ጠብታዎች ነን? ከህዋው የትየለሌነትና ምጥቀት አንጻር ስንገመገም ለመታሰብ እንኳ ስፍራ የማይገኝልን ግን ስፍራ ለማግኘት የምንፍዋችር፤ ያለቦታችን የተከሰት አግንኑን ባይ ፍጥረቶች ነን ወይ? ምንድን ነን? የሚሉትና ሌሎችም ጥያቄዎች በየሰው ውስጥ የሚሰጣቸው ትኩረት የተለያየ ቢሆንም ሰው ግን የሚጠይቃቸው ናቸው፡፡ ሰው እነዚህን ጥያቄዎች በአንክሮ ባይጠይቅና መልስ ባይሻላቸውም እንኳ እነዚህን ጥያቄዎች ጠይቀው መልስ አገኘን ለሚሉ “ጮሌ አሳቢዎች” የ”ልክ ናችሁን” እልልታ አቅልጦ፣ ጥያቄዎቹ እንደተመለሱ አስመስሎ ሊኖር ይችላል ወይም ደግሞ የጥያቄዎቹ መልሶች ሁሉ አላጠግብ ብለውት በቁዘማ ህይወትን ሊጋፈጥ ይችላል ወይም የምን “መፈላሰፍ” ነው ብሎ ራሱን ገስፆ ነፍሱን ጭጭ ካሰኛት በኋላ በ”እንብላ-እንጠጣ” ሂሳብ ነገሮችን ሁሉ አወራርዶ ወደ ምድር ፍፃሜው ሊተም ይችላል፡፡ የእውቀት ፍላጎት ብልጭልጭታው እየጎላ ቢሆንም ከ”መልስ ጠያቂው” ተማሚው መብዛቱ ግን መጠርጠር የለበትም፡፡"} {"text": "የቴዎድሮስ ጥፋት በስልጣን ጥም ላይ የተመሰረተ አልነበረም፡፡ እንደዛ ቢሆን በራሱም ላይ ጥፋት ለመፈጸም የሚያስችል የሞራል ብቃት አይኖረውም ነበር፡፡ ቴዎድሮስ በዘመኑ የንጉስ ህግ መሰረት ጥፋተኞች ላይ መፈጸም የነበረበትን ቅጣት በቆራጥነት ፈጽሟል፡፡ ንጹሃን የተቀጭዎች ቤተ ዘመድ በበኩላቸው በቅጣቱ ምክንያት ማዘንና የፈለጋቸውን ማለታቸውም ተገቢ ነው፡፡ ቴዎድሮስ እንደዚህ ዘመን ሰው ሆዳም ቢሆን ኖሮ ከእንግሊዞች ጋር ተባብሮ አገሩን መሸጥ ይችል ነበር፡፡ እሱ ግን እንደዛ አላደረገም፡፡ ክርስቶስን እንጅ ሆዱን ስለማያመልክ በሌሎች ላይ የጨከነች እጁን በራሱም ላይ አስጨከናት፡፡ ክብር ለማይዎድ ትውልድ፣ በህይዎት ከመኖር የሚበልጥ በመሞት የሚገኝ ልዕልና እንዳለ መስረዳት እጅግ ከባድ ነው፡፡ ታሪክ እንደፈለጉ “በሚታይበት” በዚህ ዘመን አንተም በበኩልህ የደጃች ውቤን የልቅሶ መንስኤ ከዚህ ዘመን የተቃውሞ መንስኤ ጋር አመሳስለህ ስላየኸው ገርሞኛል፡፡ ወደ ዝርዝሩ መግባት ሳያስፈልግ ይህ እይታ የተንሸዋረረ እይታ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን፡፡ በሌላ የተስተካከለ እይታ እንደምንገናኝ ግን ቅንጣት ታክል ጥርጥር የለንም፤ ቅንጣት፡፡"} {"text": "እልፍ የሙስሊሙ አለም ልሂቃን ኢስላም የሰላም ሀይማኖት ነዉ ሲሉ ፅፈዋል፤ በተግባርም ያሳዩባቸዉን አጋጣሚዎች ቆጥሮ ማስረዳት ይቻላል። ብዙዎቹም በግለሰብ፤ በማህበረሰብ ብሎም በአለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን በዋጋ ሊተመን የማይችል መስዋእትነትን የከፈሉ እልፍ ስብእናዎች በሰዉ ልጅ ታሪክ ዉስጥ አልፈዋል። አሁንም ይህን ከባድ ዋጋ ለመክፈል ፍቃደኛ የሆኑ እልፍ አእላፍ ነፍሶች ይገኛሉ። ከነዚህ ብርቅዬ ስብእናዎች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱት ነብያት ናቸዉ። ብዙዎች የተገደሉለት፤የተሰደዱለት፤ የተገረፉለትን ሰላም ዋጋዉን የሚረዱት ጥቂቶች ናቸዉ። ለህዝቦቻቸዉ ሰላም የተዘረጉ እጆቻቸዉን በትእቢት እና ጥላቻ ሊጠመዝዙት ተሸቀዳደሙ፤ ለህዝባቸዉ ስኬት የተፈጠረ ህይወታቸዉን በጭካኔ ለመቅጠፍ ተቻኮሉ። የሰላም አምባሳደሮቻቸዉን የሀዘን እና የዉርደት ካባ ለማልበስ እንቅልፍ አጥተዉ አነጉ፤ ለዚሁ የጥፋት ተልእኮ ያልተባረከ (unholy) ህብረት ፈጠረዋል፤ ያለስስት ሀብትና ንብረታቸዉን አፍሰዋል። ይህ ለእኩይ ተግባር የባከነ ጊዜና ጉልበት፤ ሀብትና ንብረት ለሰዉ ልጆች ክብር፤ እኩልነትና ነፃነት ቢዉል አለም አሁን ካለችበት የተሻለ ልትሆን በታደለች ነበር።"} {"text": "ከሰሞኑ አነጋጋሪ ዜናዎች የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍንን ገጠማቸው የተባለ አንድ ክስተት ነው። አቶ ስዩም በተደጋጋሚ የተቃውሞ ድምፅ በሚሰማበት የትግራይ ክልል ወጅራት በመሔድ “የፌደራል መንግሥት፣ ኤርትራ እና አማራ ሊወረን ነው ታገሉ” በማለት የወጅራት ነዋሪዎችን ለመቀስቀስ ተጉዘው ያሰቡት ሳይኾን መመለሳቸው ነው።"} {"text": "ላቶቶሪሪን በተጨማሪም የአጥንት ጎድጓዳ አሠራር (ማይዬሎፖሊስሲስ) ደንብ ጋር የተቆራኘ ይመስላል ፣ እናም የሰውነትን መከላከል (በሽታ የመከላከል ስርዓትን) ከፍ የሚያደርግ ይመስላል።"} {"text": "ከዚህም በተጨማሪ የባንክ ቅርንጫፎች ደንበኞቻቸውን ለማስተናገድ ያልቻሉ ሲኾን፤ የንግድ ተቋማትና የአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች መደበኛ ሥራቸውን ለማከናወን በመሥጋት ቢሮዎቻቸውን ዘግተዋል።"} {"text": "ኤልሳ ንሬድዮ ድምፂ ኣሜሪካ ኣብ ዝሃበቶ ቃለ-መጠይቅ ካብ ኣብ ኤርትራ ሽግራት መሪሩና ኢሎም ወፂኦም ኣብ ባሕሪ ክጠፍኡ ግቡእ አይኮነን ህይወት ክብርቲ ምኻና ፀገም ሓላፊ ምኻኑ ከነረደኦምን እቲ ዘሎ ሓበሬታ ክንነግሮም ይግባእ ክትብል ተላብያ።"} {"text": "ባለፈው እንደተገለጸው፤ የነገሌ አርሲ የረጅም ግዜ ነዋሪው፤ አቶ ፈቃደ ደጀኔ፤ ባንድ ወገን ኦሮሞ ነው፡፡ አማራ ኦሮሞ ሳይል፤ ከ40 አመታት በላይ ትውልድ ያሰተማረና፤ ባለፈው አመት በበጎ ሰው ሽልማት የታጨ ሰው ነው፡፡ የዛሬ አመት ከ7 ወር፤ ህዳር 2010 ላይ፤ ማቃጠል የጀመሩትን ትምህርትቤት፤ በዚህኛው ዙር ጨረሱት፡፡ ሕዳር 2010 የተቃጠሉት ላብራቶሪና መዝገብ ቤቶች ነበሩ፡፡ በወቅቱ፤ የአካባቢው ሕዝብ ቃጠሎውን ሊያጠፋ ሲሞክር፤ የከተማው ፖሊሶች ሕዝቡን እሳቱን እንዳያጠፋ ያባርሩ እንደነበር ማስረጃ አለ፡፡ በኋላም፤ በምርመራው ወቅት፤ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ፤ አንዳንድ ፖሊሶች፤ “ለምን የተቀረውንስ አልጨረሳችሁትም“ እንዳሉ ማስረጃ አለን፡፡ ሰው እንዴት ትምህርት ቤትና ክሊኒክ፤ ያቃጥላል? መንግስት ያኔ ያልቀጣቸው፤ እንደውም ለማባበል የሾማቸው፤ ኦሮሞ ያልሆኑ ኦሮሞዎች ናቸው እነሆ ዛሬ ይሄንን ይፈጸሙት፡፡"} {"text": "“ይሁን!!” ብያለሁ፡፡ የህዳሴው ግድብ ሲጠናቀቅ ከአገር አልፎ ለጎረቤትም ያብራ!! ለመብላት የሚዘረጉ እጆች፣ ከአንድም ሶስት ጊዜ ጦም አይደሩ!! ስደትንና ድርቅን ያስወግዱ!!"} {"text": "እያንዳንዱ የኮምፕዩተር መርገጫ ወይም ቁልፍ የግዕዝ ስም ኣለው። ኮምፕዩተር ላይ ከ“A” እስከ “Z” ያሉት 26 የላቲን ካፒታል ፊደላት የሃያ ስድስቱ የእንግሊዝኛ የኮምፕዩተር የመርገጫ ቍልፎች ስሞች ናቸው። በእዚሁ ዓይነት 37 የኮምፕዩተር መርገጫዎች የሠላሳ ሰባቱ የግዕዝ የመርገጫዎች ስሞች ናቸው። ሠላሳ ሰባት የመርገጫዎች ቊልፎች ለኮምፕዩተር ሲሠሩ ለግዕዝ ቤት የግዕዝ ፊደላት ተስተካክለው ተገኝተዋል። የተረፉትን 10 መርገጫዎች ለኣረቡና ግዕዝ ኣኃዛት ተመድበዋል።"} {"text": "ስነ ጥበብ ናይ ህዝቢ መስቲያትን ድምጺ ህዝብን ብዃኖም ኣገልገልቲ ህዝቢ እዮም። ስለዚ ስርሖም ክዝንግዑ የብሎምን። ናይ ኤርትራውያን ስነጥበባብዊያን ከምቲ ዝድለ ዘይምኻዱ ግን ኣብ ሕቶ ምልክት የታሓሳስበካ።"} {"text": "የሙቀት-ነክ የውስጥ ሱሪ እንደ ዝቅተኛ የሙቀት መጠን ፣ ነፋስ ወይም ረቂቆች ላሉት አስቸጋሪ ውጫዊ ሁኔታዎች በጣም ለተጋለጡ ሰዎች ይሰጣል ፡፡ አብዛኛው የመደብሩ ንጥረ ነገር የሙቀት-ነክ የውስጥ ሱሪ ነው-ቲ-ሸሚዞች ፣ ሱሪዎች እና ስብስቦች ፡፡ የሙቀት-ነክ የውስጥ ሱሪ የተሠራው በሚመለከታቸው ደረጃዎች መሠረት ነው ፡፡"} {"text": "የአየር ጤና ነዋሪ መሆናቸውን የገለጹ ለጎልጉል የአዲስ አበባ ዘጋቢ እንዳስታወቁት ለውጡን ተከትሎ በርካታ ቦታዎች ታጥረውና ሳይታጠሩ ባለቤት አልባ ሆነዋል። እንደ እነሱ ገለጻ ባለቤቶቻቸው ጠፍተዋል፣ ተሸሽገዋል፣ ወይም በፍርሃቻ ቀን እየጠበቁ ነው፤ አለያም ህጋዊ ሰነድ ያልነበራቸው ነበሩ።"} {"text": "በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ህይወቱ ካለፈው ሃብታሙ በተጨማሪ አንድ የኦሮሚያ ተወላጅ ተማሪ በሽሽት ከሶስተኛ ፎቅ ዘሎ መውደቁና ጉዳት የደረሰባቸው ተጨማሪ ተማሪዎች ህክምና ቢያገኙም ጤናቸው በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የታወቀ ነገር የለም። የአማራ ክልልም ሆነ የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣኖች ይህንኑ አደጋ አስመልክቶ ስላደረጉት ማታርትም ይሁን በስፍራው ተገኝተው ስላደረጉት ነገር እስካሁን የተባለ ነገር የለም።"} {"text": "በማቴዎስ ኩንሃ የልጅነት ታሪክ እና የሕይወት ታሪክ ላይ ይህን መረጃ ሰጭ ጽሑፍ ስላነበቡኝ አመሰግናለሁ ፡፡ በድርጊቶች ሲደገፉ ህልሞች እና ራእዮች ይሳካል ብለው እንዲያምኑ እንደነሳዎት ተስፋ እናደርጋለን ፡፡ ልክ እንደ haንሃ በአውሮፓ የመጫወት ህልም እንደነበረው እና ህልሙን ለማሳካት ብዙ ማይሎችን እንደተጓዘ ፡፡"} {"text": "ከቀረውም ብርና ወርቅ አንተና ወንድሞችህ ለማድረግ ደስ የሚያሰኛችሁን ነገር እንደ አምላካችሁ ፈቃድ አድርጉ። 19 ስለ አምላክህም ቤት አገልግሎት የተሰጠህን ዕቃ በኢየሩሳሌም አምላክ ፊት አሳልፈህ ስጥ። 20"} {"text": "ኢየሱስ ብልመና አዲኡ ንማይ አብ ሓዲስ ወይኒ ለዊጥዎ። እዚ ሓዲስ ወይኒ ንክርስትያናዊ ኪዳን ሓዲስ ሕይወት ንሓዲስ መገዲ ኢየሱስ እዩ ዘመልክት። ነቲ አረጊት ስርዓት ብሕጽበት ማይ ዝፍጸም ዝነበረ ተኪእዎ። ተመሳሳላይ አገላልጻ አብ ካልኦት ወንጌላውያን እውን ንረኽቦ ኢና። አብ መንጎ ኢየሱስን መራሕቲ ሃይማኖት አይሁድን አብ ዝግበር ዝነበረ ምክርኻር እውን “ብዛዕባ ሓዲስ ወይኒ” ክዛረብ እንከሎ አብ ዝአረገ አቕሓ አይገብርዎን እናበለ ይዛረብ። ሓዲስ ወይኒ ሓዲስ ዘለላ ወይኒ እዩ ዘድልዮ። ብኻልእ አዘራርባ ነዚ ሓዲስ ራእይ ሕይወት ኢየሱስ ዘምጽኦ ክንርዳእ ንአረጊት ባህልን አተሓሳስባን ተግባራትን ንድሕሪት ክንሓድግ ከሎና ጥራሕ እዩ።"} {"text": "የግብር አከፋፈል ሥርዓትን፣ የንግድ ህግን፣ የመንግሥት ፖሊሲዎችንና አተገባበራቸውን፣ የነዋሪውን ህዝብ አቤቱታና ብሶት፣ የወጣቱን ዕውነተኛ ስሜትና የተረካቢነት መንፈስ ማጣት፤ የምንናገርበት አንደበት፣ የምንጽፍበት አቅም የሚወለደው ከመናገርና መጻፍ ነጻነት ነውና ያንን ይባርክልን፡፡ ዕድገትም ልማትም ያለመናገርና መጻፍ ነፃነት ዕውን እንደማይሆኑ ልብ እንበል!"} {"text": "ንደቂ ገርሂ ልባ ደቂ ኤሩና ከይደናገሩ ገለ ሓቅታት ፈይ ከነብል። እዙይ ጀነራል ጥር ኢሉ ብሓደ መዓልቲ ጀነራል ዝኾነ ኣይኾነን። ከም መጠን ወተሃደር ኣብዝተፈላለየ ቦታታት ሃገሩ ንሃገሩ ኣገልጊሉ ኪከውን ኣለዎ። ኣብ መስርሕ ድማ ካብ ታራ ክሳብ ሓለቃ ሚእቲ፣ ሻለቃ፣ ኾለነል ወዘተ ኣብ ዝነበረሉ እዋን፡ ኣብ ግዜ ኵናት ኤርትሮ ኢትዮጵያ’ውን ከይተረፈ ኣብ ትግራይ ሰፊሩ ኔሩ ኪከውን ናይ ግድን ኢዩ። ሽዑዑ፡ ንሱ ኮነ ካልኦት አባላት ሰራዊቱ ምስ ተጋሩ ኪዋሰቡ ይኽእሉ። እዙ ሰብ እዙይ ከምኡ እንተ ኢሉ ሓቁ ኢዩ። ባዕሉ “ኣብ አድያቦ ኔረ” ኢሉ እንተዀይኑ፡ ይትረፍ’ዶ ምስ ተጋሩ፡ ስግርዶብ ምስ ዝርኸቡ ደቂ ኤርትራዉን ተዋሲቡ ከይከውን ክንጥርጥር ንኽእል። ኣብ ሽረ ሕጂ ናይ ትማል ዛይዀነስ ቐደም ካብ ጥንቲ ክንደይ ኤርትራዊ ዲያ ተዘሪኣ ዛላ! ብታሪኽ ከምእፈልጦ፡ ኣብ መሬት ሃገረይ ተቆዲጮም ብኽብረት ካብ ምውጻእ ዕጭ ሓንፊፎም ዝነበሩ፡ ሎሚ ዝቕበሩ ዛለዉ ቀዳሞት መራሕቲ ወየንቲ፡ ቃልሲ ጀሚርናሉ ኣብ ዚብልዎ “ኣብ አስገደ-ጽምብላ ኣብ በረኻ ደደቢት” ማለት ኣብ “ደንደስ ሩባ ሱር” ሓወልቲ ተኺሎም ነቢሮም፣ ብፍላዪ እቱይ ሓወልቲ ሕወሓት ዝሰፈሮ መሬት ደደቢት፡ ኣብ ግራት ኤርትራዊ አቦይ ፍስሓ ከምዝዀነ ፈላጢኡ ኢዩ ዚፈልጦ። ክንድዝዀነ ድማ እዙይ ጀነራል “ይትረፍዶ ምስ ተጋሩ ምስ ኤርትራዉያን እውን ወሊድናን ተዋላሊድናን ኢና” እንተበለ እንታይ ጸገም ኣለዎ፧ ኪኸውን ዝኽእል ነገር ኢዩ ተዛሪቡ። (አርባዕተ ነጥቢ)"} {"text": ""} {"text": "ኣብ'ዚ ከተማ'ዚ፡ ኣብ ዝተፈላለየ መዳያት ዝነጥፋ ብርክት ዝበላ ማሕበራት ይርከባ። ንኣብነት፡ ማሕበራት ስፖርታዊ-ንጥፈታት፡ ባህላዊ ማሕበራት፡ ኣብያተ-ክርስትያናት ምትእሳሳራተንን። ኣብቲ ኣብ መርበብ-ሓበሬታ ምምሕዳር ከተማ ዝርከብ መዝገብ-ማሕበራት ብምእታው ምስ ዝምባሌታትኩም ዝሳነያ ማሕበራት ክትደልዩ ትኽእሉ።"} {"text": "ለካርቶን አውቶማቲክ አንድ ቁራጭ መጠቅለያ ማሽን የእኔን የውጭ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ ፣ ገለልተኛ ምርምር እና አዲስ ዓይነት አውቶማቲክ የማሸጊያ መሳሪያዎች ልማት ላይ የተመሠረተ የእኔ ኩባንያ ነው ፡፡ ማሽኑ ለታሸገ ፣ ለመጠጥ ፣ ለጣፋጭ ፣ ለቢራ ፣ ለወይን ጠጅ ፣ ወተት ፣ ፈጣን ኑድል ፣ መጣጥፍ ፣ ማተሚያ ቀለም ፣ መዋቢያ ፣ ትምባሆ እና ሌሎች የመስታወት ጠርሙሶች ፣ ቆርቆሮ ፣ ቆርቆሮ ፣ ፒት ጠርሙሶች ፣ ፒፕ ፕላስቲክ ጠርሙሶች ፣ ፕላስቲክ ኩባያዎች ፣ ማሽኑ ተስማሚ ነው የካሬ ምርቶች ካርቶን ሙጫ ተጠቅልሎ ጥቅል ፡፡"} {"text": "እናም ያ ጊዜ ደረሰ፡፡ አመራሮቹ ደግሞ የሚቀያየሩትን ነገሮች ጋር አብረው ለመሄድ በተደጋጋሚ ‹‹ኦረንቴሽን›› ይሰጣሉ፡፡ በተለይ በተለያዩ የአብዮት አደባባይ አካባቢ የነበሩት የሰልፉ አስተባባሪዎች መንቀሳቀስ ሲጀምሩ ሰማያዊ ጽ/ቤት የነበሩት ወጣቶች ይበልጡን ተቁነጠነጡ፡፡ ምክንያቱም የሚያስመልሱት መብትን ነው፡፡ የሚያስመልሱት ታሪካዊ አደባባይንም ነው፡፡ ደግሞም ሌላ ቦታ ሰልፉን የጀመሩት ጓደኞቻቸው ከፖሊስና ደህንነት ጋር እየተጋፈጡ ነው፡፡ ቆይቶ ግን የእነሱም የተጋድሎ ተራ ደረሰ፡፡"} {"text": "ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ “አርብ ማታ ስዊድን የደረሰው አደጋ!” አለ። ስዊድኖቹ “እንዴት እኛ ሳናይ፣ ሳንስማ ትርምፕ ሰማ!” አሉና አሽሟጠጡት። ይህንን ዜና ያገኘው ከFox ነበር።"} {"text": "መንግስት 100 ግራም ዳቦ በ1፡30 ሳንቲም እንዲሸጥ ከዳቦ ቤቶች ጋር ውል ቢያደርግም በከተማዋ ያለው ዝቅተኛ የዳቦ ዋጋ 1፡50 መሆኑ ይታወቃል፡፡ አንዳንድ ዳቦ ቤቶች ግራሙን ቀንሰው ዋጋውን በመጨመር ሲሸጡም ተስተውሏል፡፡"} {"text": "ሊሻሊሾ ከ1 እስከ 3 ሜትር ሊደርስ ይችላል፣ ሙሉ ፀሐይ ይሻለዋል። ልዩ ልዩ ሁናቴዎች እርጥብ ሆነ ደረቅ ይችልበታል። ከዘር በቀላል ይታደጋል። እቤት ውስጥ ይጀመርና ከመጨረሻ ውርጭ በኋላ ከቤት ውጭ መዛወር ይችላል።"} {"text": "እስከዛሬ ድረስ ብዙ የካውቦይ-ጭብጦች የቁማር ጨዋታን ስለጫወቱ አብዛኛዎቹ የመጫወቻ አፍቃሪዎች በእርግጠኝነት የድሮ ዌስት ቃልን ያውቃሉ ፡፡ ሆኖም ማይክሮጋንግ ሌላ ጥራት ያለው ግራፊክስ ፣ ጎልድ አድማ በመስመር ላይ ማስገቢያ ሌላ እንደዚህ ያለ ማስገቢያ አምጥቷል ፡፡ ባለ አምስት-ሪል እና ሃያ-መስመር መስመር ላይ የቁማር ማሽን በብዙ ማራኪ ምልክቶች ታይቷል ፣ አንድ የሸሪፍ ቡድን “…” ን ይጫወታል"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "እውነት ነው፤ የጎንደር ህዝብ ባለማተብ ነው፡፡ ጥያቄው ወሳኝ ነው፡፡ ጎንደር ካላት ክብር፣ከሚጠበቅባት ነገርና የህዝቡ ስነ- ልቦና አንጻር እንዲህ አይነት ክፍተቶች ገጽታዋን ያበላሻሉ፤ ክብሯንም ዝቅ ያደርጋሉ በሚል ተቆርቋሪነት ጭምር ጥያቄውን ያነሳሽው ይመስለኛል፡፡ ጉዳዩም የሚካድ አይደለም፡፡ ጭማሪ ተደርጓል? አዎ! ጭማሪዎቹ ከተጠበቀው በላይ ናቸው? አዎ ናቸው!! ለምሳሌ እኛ ጭማሪ እናደርጋለን ብለን እንደ ማኔጅመንት ስንወያይ፣ በጣም ትንሽ ጭማሪ ለማድረግ ነው የተስማማነው፤ ምክንያቱም የሚመጣው ሀበሻ ነው፤ የውጭ ቱሪስት የለም፡፡ በፊት ቱሪስት እያለ ዓለም አቀፍ ሁነቶች ሲካሄዱ ጭማሪዎች ይደረጋሉ። በዓለም ላይ የታወቀና ያለ ነገር ነው፡፡ ሆኖም ዘንድሮ የመጣው በሙሉ ሀበሻ ነው፡፡ የሚመጡት ወገኖቻችን ናቸው፡፡ ብንጨምር እንኳን ትንሽ በማይጋነን ሁኔታ መሆን አለበት ብለን እንደ ማኔጅመንት መክረናል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሀላፊዎችም ጭማሪ አንዳታደርጉ ይላሉ፡፡ በቀደሙት ዓመታት ቱሪስቶች በነበሩበት ጊዜ አትጨምሩ የሚባለው ነገር ትክክል አይደለም፡፡ ነገር ግን እንዴት ነው የሚጨመረው? በስንት ፐርሰንት ነው? በሚለው ላይ ነው መነጋገር ያለብን። አሁን ግን ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን ሲመጡ በተለይ ትንንሽና ደረጃቸውን ያልጠበቁ በ150 እና በ200 ብር ይከራዩ የነበሩ ፔኒሲዮኖችና የሆቴል አልጋዎች ወደ 1500 እና 2000ብር ሲገቡ፣ የሚያሳፍርም የሚያስደነግጥም ነው፡፡ ቅድም እንዳልሽው፤ ለከተማው ክብርና ለህዝቡ ስነ ልቦና የማይመጥን ነው፤ ያሳዝናል፡፡ አሁን እኛ ደረጃውን የጠበቀ ሆቴል ይዘን በአዘቦት ቀን 800 እና 600 ብር እናከራይ የነበረውን 1ሺህ 300 እና 1500 ብር ብናከራይ ምክንያታዊ ጭማሪ ነው ይባላል፡፡ አልጋችን ደረጃውን የጠበቀ ነው፤ አገልግሎታችንም ቀልጣፋ ነው፤ አልጋ ለያዙ ቁርስ በነፃ እናቀርባለን፤ ብዙ ነገሮች አሉ። ተራ ቤቶች በአግባቡ መጸዳጃ ቤት እንኳን የሌላቸው ግን ይህን ሲያደርጉ ሲታይ ይሄ በጣም አስደንጋደጭ ነው፡፡ በበኩሌ እንደ AG ሆቴል ሀላፊነታችንን በአግባቡ ስለተወጣን በጣም ነው ደስ የሚለኝ፤ እንግዶቻችን ሳይማረሩ፣ ጥሩ አልጋ ላይ ተኝተው አገልግሎት ሳይጓደልባቸው፣ በመሄዳቸው የምሬን ነው የምልሽ ኩራት ይሰማኛል፡፡ ሌሎችም አሉ፤ ትላልቅና ዘመናዊ አልጋ፣ ደረጃውን የጠበቀ ሆቴል ይዘው “ቱሪስት ይምጣ እንጂ ምንም ጭማሪ አናደርግም” ብለው በቀደመ መደበኛ ዋጋቸው፣ እንግዳ ተቀብለው አስተናግደው የሸኙ፡፡ እነሱም ክብርና ሽልማት ይገባቸዋል፡፡ ጎንደር ዘላቂ የሆነ የቱሪዝም እንቅስቃሴ እንዲኖራት ለማድረግ፣ መንግስት በህገ-ወጦች ላይ እርምጃ መውሰድ አለበት ብዬ አምናለሁ። በከተማው ህግና መመሪያ፣ ለበዓሉ ከተሰጠው አፅንኦትና ከነበረው ገፅታ አንጻር ተነስቶ መንግስት ቢያንስ ግሳፄ ማድረግ አለበት። ይሄ መደገም የለበትም። በሌላ በኩል እንግዶች ተቀብለው አግባብ ያለው ጭማሪ አድርገውም ሆነ ጭማ ሳያደርጉ አስተናግደው የሸኙትን በመሸለምና በማወደስ፣ አጥፊዎቹን የስነ- ልቦና ጫና ውስጥ መክተት ይቻላል። የግድ ቅጣት ብቻ አይደለም የሚያስተምረው፡፡"} {"text": "ንሶም ብምቅጻል መስርሕ ምሕታት ዑቕባ ኣብ ሓጺር ጊዜ ክሰላሰል ንፕረዝደንት ፈረንሳ ኢማኑ ኤል ማርኮን ከምዝሓተትዎምን፡ እቲ መደብ ኣብ ውሽጢ ሽዱሽተ ወርሒ ዑቕባ ዝረኽብን ዘይረኽብን ፈሊኻ ንምፍላጥ ምኳኑ ወሲኾም የረድኡ።"} {"text": ""} {"text": "ሌላውና አሳዛኙ ፡ ዋናው ሊያወያይ የሚችለው የጸሃፊው መሰረተ ሃሳብ ችላ ተብሎ ፥ የተወለደበት ቦታ ለመነጋገርያ አርስትነት መመረጡ ነው፡፡ ይህም የሚያመለክተው ፡ ጭንቅላታችን ጎልቶ ቢታይም ፡ አይምሮዋችን ግን ፡ ከትውልድ ወድ ትውልድ እየጠበበ መምጣቱን ነው።"} {"text": "‹‹የአድዋ ድል ለኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የይቻላልን ስነ-ልቦና ያጎናጸፈ ነው›› የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር February 27, 2021"} {"text": ""} {"text": "ከዚህ በፊት ከተገለጸው መግለጫ በተጨማሪ ግብር ሃይሉ ባደረገው ክትትልና ምርመራ ከተጠርጣሪዎቹ 59 ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች እና በርካታ ጥይቶች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "“5ኛው “ደስታ ለእናቴ 2005” የእናቶች ቀን፣ ነገ በካፒታል ሆቴል ከዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ እንደሚከበር “ሱባ 16 ኢቬንትስ” አስታወቀ፡፡ በበዓሉ ላይ ታላቅ ሥራ የሰሩ ኢትዮጵያውያን እናቶች ሽልማት እንደሚበረከትላቸውና በተለያዩ ስፍራዎች በችግር ላይ ያሉ እናቶችን ለመደገፍ እንደታሰበ ተገልጿል፡፡"} {"text": "ከዚህም በመነሳት 35 በመቶ በላይ መስራች ፊርማቸው ትክክል የሆኑ ፓርቲዎችን ምዝገባ ለማጽደቅ የወሰነ ሲሆን ከ35 በመቶ በታች የሆኑ ትክክለኛ ፊርማ ያመጡ እና የተለያዩ በቦርዱ የተጠየቁትን መስፈርት ያላሟሉ ፓርቲዎችን እንዲሰረዙ ወስኗል፡። በዚህም መሰረት"} {"text": "ቂሎችንም ያችን አላህ ለእናንተ መተዳደሪያ ያደረጋትን ገንዘቦቻችውን (የያዛችሁላቸውን) አትስጡዋቸው፡፡ ከርሷም መግቡዋቸው አልብሱዋቸውም፡፡ ለእነሱም መልካምን ንግግር ተናገሩ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሓበሬታ እቲ ቢሮ ከምዘመላኽቶ ኣብ ውሽጢ 4 ኣዋርሕ በቲ ቫይረስ ዝተጠቕዑ ሰባት ቑፅሪ ከባቢ 1000 ዝነበረ ኮይኑ ካብ ባሕቲ ነሓሰ ጀሚሩ ግን ለበዳ እቲ ቫይረስ እናተጋደደ ይመፅእ ብምህላዉ ኣብ ውሽጢ 14 መዓልታት በቲ ቫይረስ ልዕሊ 1500 ሰባት ተለኺፎም::"} {"text": "3.3. በወረርሽኙ አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ብድራቸውን በተቀመጠላቸው የአከፋፈል ሥርዓት መክፈል ለተቸገሩ ደንበኞቻችን ተገቢውን የእፎይታ ወይም የመክፈያ ጊዜ ማራዘሚያ እየሰጠን እንገኛለን፡፡"} {"text": "ሚስተር ምባባዚ እንዳስታወቁት ከሆነ፣ ፖሊሶቹ ከወሰዷቸው መረጃዎች መካከል፣ እ.አ.አ. ባለፈው የካቲት 18 ቀን የተካሄደው ምርጫ የተጭበረበረ መሆኑ በምስክር የተገለጸበት መረጃ ይገኝበታል።​"} {"text": "የአደም ቃላት ጭንቅላቱ ውስጥ እየደወሉ የስልክ ጥሪውን አበቃ። ‹‹ዕድሜ በእግዚአብሔር እጅ እንጂ በሐኪሞች እጅ አይደለም››፣‹‹እግዚአብሔር ከኛ ከራሳችን እንኳ ይበልጥ ለኛ ርህሩህ አዛኝ ነው››፣‹‹ተስፋ ማድረግ፣በጎውን መመኘትና መጠበቅ ነው ደስ የሚለኝ። ተስፋ መቁረጥና በጎ በጎውን አለማየትን እጠላለሁ››፣‹‹በፍለጋ ጉዞህም ወደ መታደል ትደርሳለህ፤ከዚያ በኋላ የዓለማዊ ሕይወትንና የሞትን ትርጉም ትረዳለህ።›› የሚሉትን የአደም አባባሎች ሳያስብ ሲደጋግማቸው ራሱን አገኘ . . የአደም ቀላል ግን ጥልቅ ቃላት ውስጡን ለምን ሁሌ እንደሚያንቀጠቅጡ አያውቅም። ምስጢሩ በራሳቸው በቃላቱ ምክንያት ነው? ወይስ እውነተኛ በመሆናቸው? ወይስ እንዴት እንደሚቆጣጠረው በማያውቀውና አሁን በሚገኝበት ያልተረጋጋ ሁኔታው ምክንያት ይሆን? . ."} {"text": "ትዳርም እንዲሁ ነው፡፡ ሁለት ጠባይ አለው፡፡ አንደኛው ያስቃል አንዱ ያሰቅቃል፤ አንዱ ያስደስታል፣ ሌላው ያሳዝናል፡፡ አንዱ ግቡ ግቡ ሌላው ውጡ ውጡ ያሰኛል፡፡ አንዱ ይናደፋል፣ አንዱ ይጣፍጣል፤ አንዱ ጤና ሌላው ሕመም ይሰጣል፡፡ አንደኛው ግን ያለ ሌላው አይገኝም፡፡"} {"text": "ለትርኔት ድህረ-ገፃችን ዋነኛ ዓላማ ተግባራዊና ተጨባጭነት ያለው ግልጽነት ነው. በእኛ ድር ገንቢ, Visceral, ጣቢያውን በተቻለ መጠን ለማሰስ እና ቀላል ለማድረግ, እና ሰዎች ተግባራዊ የንግድ ስራ እንዲሰሩ ለማገዝ በመረጃ የተሞሉ ናቸው. ለምሳሌ, ገንዘብን እንዴት እንደሚፈልጉ, እንዴት የመሰብሰቢያ ቦታን እንዴት መያዝ እንደሚችሉ, እና እኛ በምናደርገው ውክልና ውስጥ ሁሉንም ዝርዝሮች አሁን እንጨምራለን. ስለ ኢንቬስተር ኢንቨስትመንት. እንደዚሁም በብሔራዊ ገንዘቦች መካከል ልዩነት የሚያመጣጠን ጠንካራ እና በቀላሉ ለመፈለግ የሚያስችል የውሂብ ጎታ አለን. እንደ GlassPockets 'የገለፃው ግልጋሎት ፈታኝ ሁኔታ, ከ 100 ለሚቆጠሩ ድርጅቶች አንድ ብቻ በመስመር ላይ ውሂብን ይደግፋሉ. የበጎ አድራጎት ዝርዝሮች, በጣቢያው ውስጥ አሳማኝ ከሆኑ ምስሎች እና ቪንጥሮች ጋር የተጣመሩ, የእኛን ድርጅት ተልዕኮ በተሻለ መልኩ እንዲረዱት ያግዟቸዋል."} {"text": "፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ።"} {"text": "የመገናኛ ብዙሃን እና የመረጃ ነፃነት አዋጅ በአንቀጽ 5 ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው ሰው በመገናኛ ብዙሃን ስራ የመሰማራት መብት እንዳለው ይደነግጋል። ይህ መብት የተሰጠው ለግለሰቦቹ ሳይሆን በአዋጁ አንቀጽ 7(6) መሠረት በሀገራችን ሕግ መሠረት እውቅና ለተሰጣቸው ተቋማት ወይም ድርጅቶች ብቻ ነው። እነዚህ ድርጅቶችም ቢሆኑ ኢትዮጵያዊ ኩባንያዎች መሆን አለባቸው ይህም ማለት"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": "ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ contact@ezega.com, ወይንም በዚህ ስልክ ይደውሉልን፡ 0912-706091 እናመሰግናለን!"} {"text": "ኮሚሽን ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ድሕሪ ዝሃቦ ብይን፣ ኢትዮጵያ ካብቲ ናይ ኤርትራ ምዃኑ ዝተወሰነ ባድመ ዝርከቦ ከባቢታት ሰራዊታ ክትሕብ ፍቓደኛ ብዘይምዃና ክልትኤን ሃገራት ነዚ ዝሓለፈ 14 ዓመታት ኣብ ምፍኽኻር’የን ኣሕሊፈንኦ።"} {"text": "፲፬፻፵፮ ዓ/ም -ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀሉንና ሌሎች ብዙ የቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅድሳትን አምጥተው በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም አስቀመጡ።"} {"text": "የመርነፕታህ ተከታይ 2 ሴቲ 1205 ዓክልበ. ግድም የመዳብ ማዕድንና የአረመኔ ጣኦት መቅደስ በኤዶምያስ አበጀ። ከ1204-1186 ዓክልበ. እስራኤላውያን በገለዓድ ሆነው ለአሞንና ለፍልስጥኤም ሰዎች ተገዙ። የአሞን ንጉሥ ስም አይሰጠም፤ በዚህ ዘመን በግብጽ ላይ ንግሥት ትዎስረት እያለች በአንዱ ፓፒሩስ ሰነድ ዘንድ «የርሱ» ወይም «ሱ» የተባለ አለቃ መላውን ከነዓን ይገዛ ነበር። በዚህም ጊዜ «የባሕር ሕዝቦች» የተባሉት ወገኖች አናቶሊያን እስከ ስሜን ሶርያ ድረስ ወርረው የኬጥያውያን መንግሥት እንዳጠፉ ይታስባል፣ በሦስት ራምሴስ ዘመን በግብጽ ላይ ጥቃት አደረጉ፣ በከነዓንና በፍልስጥኤም ደግሞ እንደ ሰፈሩ ይታስባል።"} {"text": "መሰንበቻውን ነጋሽ ከተማ በተገኘንበት አጋጣሚ ያነጋገርናቸው የነጃሺ መስጊድ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ሐጂ መሐመድ አልኑር፣ የሙሀረም ወር 10ኛ ቀን የሚከበርባት አሹራ ብዙ ትርጉም እንዳላት ያወሳሉ፡፡"} {"text": "ቢሾፍቱ ላይ በደረሰው የአይሮፕላን አደጋ እጅግ እያዘኑ መሆናቸውን ከገለፁ ኢትዮጵያዊያንና የአየር መንገዱ ቤተሰቦች መካከል ካፕተን አንተሁነኝ ሞገስን በአደጋው ማግሥት አነጋግረን ነበር።"} {"text": "ደግሞ ቄሱ የካቶሊክ ቄስ መሆን አለባቸው....ህጻን ወንዶችን ለንሰሀና ጥምቀት ብለው አሳቻ ሩም ውስጥ ከተው ህጻናቶችን የሚበዳ ቄስ...እናንተንም በልጅነታችሁ ቂጣቂጣችሁን በፀው ስለ ብድ እያስተማሩ ያሳደጉዋችሁ ይመስላል...ይህንን ያስተማሩዋችሁ ቄሶች ከናንተ ጋ በሞት ተሰለቡ....ክርስትና አሰዳቢዎች ወላጀ ባለጌዎች..."} {"text": "አዲስ ዓመት ፳፻፯ከሀገር ርቃችሁ ከባህር ማዶ ያላችሁ ውድ የሸገር አድማጮቻችን እንኳን ለ፳፻፯ አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ፡፡ዛሬም አመት በዓል መጣና የናንተው ሬድዮ ሸገር FM 102.1 ሀገር ቤት ያሉ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን እንኳን አደረሳችሁ ትሉ ዘንድ ፕሮግራም ይዞላችኋል ፡፡በ Skype አድራሻችን Sheger.…"} {"text": ""} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "“ፍቅር፣ ጀግንነት፣ ትህትና፣ እንግዳ አቀባበል፣ ባህልን እና እምነትን ማክበር እንደ ኢትዮጵያዊያን” ይባል ነበር- መምህር ዘመነወርቅ ዮሐንስ March 2, 2021"} {"text": ""} {"text": "እዚ ግና ምስቲ ምህሮ ሃዋሪያ ወይ ትምህርቲ ሓድሽ ኪዳን ይሰማማዕ ድዩ? ያእ ኣይፋል! ንኣብነት ጎይታ ነተን 4ተ ማሕበራት ራእይ ዮሃንስ ብዛዕባ እቲ ዝረኸበለን ጉድለታት ኣመልኪቱ ከምዚ ዝስዕብ ይብለን"} {"text": "ንጉሴ አክሊሉ በአዲስ አበባ የድምጽ መስኮቱ “አሜሪካ ትቅደም” በሚለው የፕሬዝዳንት ትራምፕ መርህ ቃል .. “ኢትዮጵያ ትቅደም” የሚለው ሃረግ እና እሳቤ ከአርባ ሦሥት ዓመታት በኋላ ታወሰኝ” ይለናል።"} {"text": "የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እንዳወቅ አብቴ ቀደም ብሎ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በተከሰተ ድርቅ፣ በ2009 ዓ.ም. ደግሞ በከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የሸንኮራ አገዳዎች በመበላሸታቸው እንዲወገዱ መደረጉን በወቅቱ ገልጸው ነበር፡፡"} {"text": "የከፍተኛው መተንፈሻ አካል በሽታ (URI): ጉንፋን የURI ምሳሌ ነው፡፡ URI በብዛት የሚከሰቱት እንደ ራይኖቫይረስ፣ ኢንፍሉዌንዛ እና ኮሮናቫይረስ (አዲሱን ኮሮናቫይረስ ጨምሮ) ባሉ ቫይረሶች ነው፡፡ URIዎችን ለማከም አነቲባዮቲክስ\\n ምንም አይጠቅሙም፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "ትንሽ ሥነ ሕንፃ ትንሽ ትንሽ ያድርጉት የሕንፃ ዕቃዎች የተቀላቀለ የከተማ ቦታ ወይም በግል ንብረት ላይ የሚገኝ እና ለተሰጠ ቦታ አንድ የተወሰነ ገጸ-ባህሪ በመስጠት። ኮንክሪት ልጥፎች፣ ዘመናዊ አግዳሚ ወንበሮች, እንዴ, ጠረጴዛዎች, አበቦች ከአበባ ጋር ፣ የቆሻሻ መጣያ ቅርጫቶች, ብስክሌት ቆሞ፣ የዛፎች ሽፋኖች እና የመጫወቻ ስፍራዎች ቦታውን በመለየት ልዩ ፣ ቆንጆ እና ተግባራዊ ያደርጉታል ፡፡"} {"text": "ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ በቫቲካን በሚገኘው በቅድስት ማርታ የጸሎት ቤት ቀሳውስት፣ ደናግላን እና ምዕመናን በተገኙበት በዛሬው እለት ማለትም በሕዳር 06/2011 ዓ.ም ባሳረጉት መስዋዕተ ቅዳሴ ላይ ከሉቃስ ወንጌል (17፡20-25) ላይ ተወስዶ በተነበበው የእለቱ ቅዱስ ወንጌል ላይ መሰረቱን ባደርገው ስብከት ቅዱስነታቸው እንደ ገለጹት ቤተ ክርስቲያን “በቅዱስ ቁርባን እና በመልካም ተግባሯ አማካይነት በዓይን ሊገቡ የሚችሉ ብዙ ትእይንቶችን ሳታሳይ በዝምታ እያደገች ትገኛለች” ማለታቸውን ለመረዳት ተችሉዋል።"} {"text": "ተወካዩ ከአስተዳደር ሥራ በቀር ሌላ ሥራ ለመስራት የሚያስፈልግ ሲሆን ልዩ ውክልና እንዲኖረው አስፈላጊ መሆኑንና ተወካዩ ልዩ የውክልና ሥልጣን ከሌለው በቀር የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ለመሸጥ ወይም አስይዞ ለመበደር የማይችል መሆኑ በፍታብሔር ህግ ቁጥር 2205 ንዑስ አንቀፅ 1 እና ንዑስ አንቀፅ 2 ተደንግጓል፡፡"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ይህ የተለመደና የታወቀ ሁኔታ ሲሆን፤ አሁን ግን ይህ ቸግር በወጣቶች ላይ መከሰት በመጀመሩ የጉዳዩን አሳሳቢነት ጨምሮታል፡፡ ከኮምፒተሮችና ከእጅ ስልኮች የሚመነጨው ሰማያዊ ብርሃን አይን እንደሚጎዳ ይገመት ነበር፡፡ ይህን ሁኔታ በቅርቡ ባለሙያተኞች ባደረጉትና ይፋ ባደረጉት ጥናት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ በ journal Scientific Reports በቀረበው ጥናት መሠረት ይህ ሰማያዊ ብርሃን ወደ አይን በሚዘልቅበት ጊዜ፣ ሌሎች የአይን ክፍሎች ብርሃኑን የመቀነስ ወይም መልሶ የማንፀባረቅ ችሎታ ሰሌላቸው በቀጥታ ሬቲናው ላይ ያርፋል፡፡ ይህ ሰማያዊ ብርሃን በሬቲናው ላይ በሚያርፍበት ጊዜ ሬቲናው እንደምላሽ ኬሚካሎችን ያመነጫል፡፡ እነዚህ ኬሚካሎች ግን photoreceptor cells የሚባሉ ዕይታን ተቀብለው ምን መሆኑን እንድናውቅ የሚያደርጉትን ሴሎች ይጎዳል፡፡ ጉዳቱም ዘለቄታ ያለው በመሆን ከላይ የተጠቀሰው የምናየው ነገር መሀከሉ ላይ ብዥታ ይፈጥራል፡፡ የዚሁ ጥናት ሳይንቲስት የሆኑት ሰው እንደሚሉት ከሆነ፣ “ይሀ ሰማያዊ ብርሃን መርዝ ነው”"} {"text": "እነዚህ ፍንጮችን በሚጨርሱበት ጊዜ አስነካሚው ክፍል (ክፍል) እና (c) የኋለኛውን ዘይቤን (ሪሴፕሽንስ) 36 አውቶብሱን ወደ ገመድ መለሰው (ሪት) 36 ወደ ግራ ሲቀይሩ በሚቀጥለው ምስል ውስጥ ወደ ታች ይመለሳሉ.አጣቃፊ ቀበቶ 148 በጅራጣኑ ይንቀሳቀሳል እና ከተጠናቀቀው የስራ ክፍል 144 ጋር ይጣጣማል. ይህ ከመሠረቱ 338 ስራውን ይጎትታል እና በደረጃዎች 146 ላይ ተንሸራተው ላይ በማንዣበብ ላይ ጣልቃ ገብነት 172 ላይ እስከሚወርደው ድረስ.ጅራቱ ከቁጥጥሩ መወነሽ መሃል ላይ, በ 18 እና 22 ውስጥ ያለው እንቅስቃሴ ወደ አንድ ነጥብ ነጥብ ላይ ይደርሳል. በዚህ ቀዶ ጥገና ወቅት ፒስፒተርበክፍል 22 ላይ በስተቀኝ በኩል ፒስታን 168 በስተቀኝ በኩል ወይም ክሮኖን 150 ላይ በስተቀኝ በኩል በማንሳት ክንድ 150ን ለማንሳፈፍ እና የተቆረጠውን ወይም የተንሳፈፉትን ንጥረቶች 148 ላይ ወደ ታች በተሸከመበት ክፍል ውስጥ በማንሳት 144 ጥቁር ቀዳዳ 152 በመዝጋት ቆሟል. theአዝ ላይ 161 ከፍ ካለው 152 የቀኝ ጫፍ ጋር የቀላለ ሥፍራ 164, FIGURE 9, እና የኋላ ሹል 36 ጭምር የፀደይ 162 ን ብቻ ያራግፋል."} {"text": "የጌታን ልደት ከማክበራችን በፊት ያሉት ሦስት ሳምንታት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ታላቅ ሥፍራ አላቸው። ከዘጠኙ ንዑሳን የጌታ በዓላት መካከል የሚቆጠሩም ናቸው። የመጀመሪያው ሳምንት ስብከት፥ ሁለተኛው ብርሃን፥ ሦስተኛው ..."} {"text": "ከላይ የተገየፁት ውሳኔዎች፤ ውክልና፤ የጥብቅና አገልግሎት ውል፤ የተገደደበት ወረቀት/ትእዛዝ በክልል ቋንቋ የተጻፉ ከሆነ በሕጋዊ ትርጉም ጽ/ቤት ወደ አማርኛ ተተርጉመው ትርጎሞቻቸው መያያዝ አለባቸው፡፡"} {"text": "የትግራይ ተወላጅ የሆኑ የሰራዊት አባላት ወደ ሀገራችን አንሄድም በማለት ጁባ አየር ማረፊያ ላይ በመንከባለልና በመጮህ ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል – የሀገር መከላከያ ሰራዊት"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "እንደሚታወቀው በሶሪያ በርካታ ክርስቲያኖች በአይኤስአይኤስ ግፍ ተፈጽሞባቸዋል እየተፈጸመባቸውም ይገኛሉ፡፡ አሁን በቅርቡ ደግሞ በርካታ የግብፅ ክርስቲያኖች አንገታቸው ተቀላ፡፡ ከአምስቱ እህት ቤተክርስቲያኖች (Oriental Churches) በሁለቱ አሁን ጥቃት እየተፈጸመ ነው፡፡ ነገ በሌሎቹም ሆነ በኛ ላለመፈጸሙ እርግጠኞች አይደለንም፡፡ ይህ ነገር ደግሞ በጉልበት እንደማይቀለበስ ጉልበተኞቹ ሞክረው የተሳካላቸው አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ በቤተክርስቲያን አባቶች አስተባባሪነት ጸሎተ ምህላ ቢያዝ መልካም አይመስላችሁም? እዚህ ቀደም ስለመደረጉ ወሬ ስላሰማሁ ነው፡፡ አባቶቻችን የግብፅ ክርስቲያኖች ሲነኩ እንዴት ይንገበገቡና አጸፋውን ይመልሱ እንደነበር ታሪክ ያስረዳናል፡፡"} {"text": "በተለይ ደግሞ በቀይ-ሽብር ዘመን የደረሰውን በደልና ጭፍጨፋ በሰው-ልጅ ታሪክ እጅግ አሰቃቂ የሚባሉ ድርጊቶች በኢትዮጲያኖች ላይ እንደተፈፀመ እንገነዘባለን። ለምሳሌ፣ እኔ ሰሞኑን ሳነብ ያገኘሁትን አንድ መረጃ ላካፍላችሁ። የቀይ-ሽበር ዘመቻ በተጀመረ የመጀመሪያ ሳምንት ውስጥ ብቻ እንደ እናንተ ያሉ 5000 ተማሪዎች እንደ አውሬ ታድነው ተገድለዋል፣ 30000 ደግሞ ታስረዋል። በጠቅላላ በቀይ-ሽብር ዘመን የተገደሉት ኢትዮጲያኖች ብዛት 500000 (ግማሽ ሚሊዮን) ይደርሳል።"} {"text": "[ February 25, 2021 ] በስላማዊ መንገድ ተቋውሞ የሚያደርጉን ዜጎች የታጠቁ የመንግስት ኃይሎች የሚፈፅሙትን ድብድባ እና ግድያ ኦነግ ያወግዛል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር መግለጫ 11/02/2021 ዓም Amharic"} {"text": "በስቶኮልም ስዊዲን የሚገኘው Rights livelihood award foundation ሲሆን ተቋሙ ላለፉት 37 ዓመታት በስራቸው የተመሰገኑ እና የተከበሩ እንዲሁም ነጥረው የወጡ ግለሰቦችን ሲሸልም ቆይቷል፡፡ ከዚህ በፊት ይህን ሽልማትከኢትዮጵያ ጋገኙት ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ እና ዶክተር ለገሰ በጥምረት ዶክተር መላኩ ወረደ እና ዶክተር ተወልደ ብርሃንገ/እግዚአብሄር ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያዊያን ሴቶች ደግሞ ወ"} {"text": "- አዬ ያንተ ነገር! ለሰው እቃ ስትሰጥ በእንደዚህ ያለ ትሕትና ነው የምትሰጠው? ሰነከልከኝ እኮ! - እኔ አይደለሁም እምላለሁ! - ታዲያ እኔ ነኝ! - ጥፋቱ ሁሉ የዚህ እንጨት ነው። - ጥፋቱ የእንጨቱ መሆኑን አውቃለሁ ነገር ግን እግሬ ላይ የወረወርኸው አንተ ነህ! - እኔ አልወረወርኩብህም! - ውሸታም! - አባ ዮሴፍ ተው አትስደበኝ! አለዚያ አባ ሽሮ እልሃለው! - አህያ! - አባ ሽሮ! - ውሻ! - አባ ሽሮ! - ቂል ዝንጀሮ! - አባ ሽሮ!"} {"text": "ስለሆነም እስካሁን ካየናቸው ማብራሪያዎችና የህጎቹ ድንጋጌዎች መንፈስ ለመረዳት እንደሚቻለው በሀገራችን በተለምዶ ‹‹የጊዜ ቀጠሮ›› እየተባለ የሚጠራው ጉዳይ ትርጓሜ በወንጀል የምርመራ ሂደት ውስጥ ፖሊስ የምርመራ ሥራውን አጠናቆ እስኪጨርስ ድረስ (እና ወይም ተጠርጣሪው በጸረ ሽብር አዋጁ ክስ ተመስርቶበት ከሆነ ፍርድ ቤቱ ክሱን ሰምቶ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ) በፍ/ቤት ይሁንታ ተይዞ ወይም ታስሮ እንዲቆይ የሚደረግበት ሥነ-ሥርዓት ነው ማለት ይቻላል፡፡"} {"text": "አሁን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ትምህርቶቹን በአካል መስጠት ያልቻለው ዮሴፍ ሰዎች በየቤታቸው ሆነው ከቴክኖሎጂ ትምህርቶች ጋር እንዲተዋወቁ ወይም ያላቸውን እውቀት እንዲያዳብሩ በማሰብ ከ570 በላይ ለሆኑ ተማሪዎች ሶስት ኮርሶችን በነፃ እየሰጠ ነው።"} {"text": "የቆሮንቶስ ሰዎች በንግድ በጣም የተራመዱ ስለነበሩ ሀብታሞች ነበሩ። ደግሞም የቆሮንቶስ ከተማ ሰዎች በኃጢአት በጣም የከፋ ከመሆናቸው የተነሣ «እንደ ቆሮንቶስ ሰው ኑር» የተሰኘ ምሳሌያዊ አነጋገርን አትርፈው ነበር፡፡ በዚህ ሕዝብ መካከል እግዚአብሔር ለራሱ ወገንን መረጠ፤ ( 1ኛቆሮ.6፡9-11)። የኃጢአት ብዛት እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያኑን ከመትከል አላገደውም!!"} {"text": "መንግስቲ ኤርትራ፣ ነቲ ኣውራ ጠንቂ ስደት ምዃኑ ዝንገረሉ ዘሎ ናይ ግዜ ገደብ ዘይብሉ ሃገራዊ ኣገልግሎት፣ ናብ 18 ኣዋርሕ ከምዘየውርዶን፣ ኣብ ክንድኡ ግና ክሳብ 700 ሚእታዊት ዝግመት ወሰኽ ደሞዝ ከምዝገበረሎምን ይጉስጉስ እኳ እንተሎ፣ በንጻር እዚ ግና፣ ሰራዊት ንኣተገባብራ እቲ ናይ ደሞዝ ወሰኽ ይቃወም ከምዘሎ ኣቐዲሙ ተቓሊሑ’ዩ።"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "በትልቁ የዓለም ጦርነት ጊዜ ቱርኮች በአርመኖች ላይ ብዙ መከራ ስላደረሱባቸው እና ስለ ፈጇቸው የሙት ልጆች የሆኑት የአርመን ወጣቶች ወደ ኢየሩሳሌም እና ወደ ሌላም ሥፍራ እየተሰደዱ እንደየችሎታቸው በየሥራው ተሰማርተው ነበር። ልዑል አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንን 1916 ዓ.ም. አውሮጳን ለመጎብኘት በጉዞ ላይ ሳሉ መጀመሪያ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደው ነበር። እና ሙዚቃኞቹ የአርመን ወጣቶች ሙዚቃ እየነፉ ደስ አሰኝተው በአክብሮት ተቀበሏቸው። ከዚህም በኋላ በኢየሩሳሌም ያሉ የአርመን ሊቃነ ጳጳሳት አርኪቢሾፕ ቴሪዚያን ከልዑል ዘንድ ቀርበው የወጣቶቹን ሁኔታ እና ችግር ስለአስረዷቸው ከእነርሱ ውስጥ አርባውን ልጆች እና አስተማሪያቸውን ወደ ኢትዮጵያ ለመውሰድ እንደሚፈቅዱ ገለጡላቸው። ሊቀ- ጳጳሳቱ ስምምነቱ ለአራት ዓመት የሚፀና ሆኖ እንዲሔዱ ከልዑል አልጋ ወራሽ ጋር ተነጋግረው ጨረሱላቸው እና በ1917 ዓ.ም. መጀመሪያ ላይ በመርከብ ተሣፍረው በጅቡቲ በኩል ወደ ኢትዮጵያ መጡ።"} {"text": "በመሳሪያው ፊት ለፊት ጥቁር መስታወት መስታወት ከማይዝግ ብረት እና እጅግ በጣም ቆንጆ የቁጥጥር ፓነል ጋር ጥምረት ወደ ማንኛውም ውስጣዊ ሁኔታ የሚስማማ ዘመናዊ ዲዛይን እንዲፈጥሩ ያስችልዎታል ፣ በተመሳሳይ ጊዜም ከመሳሪያው ከፍተኛ ተግባራት ባህሪዎች ጋር አብረው ይሄዳሉ ፡፡"} {"text": "አንዳንዴ መንግስት የወጣበትን ህዝብ ይመስላል ሲባል ዕውነት አይመስለኝም ነበር ወይም ከነማሻሻያው ልቀበለው የሚል ዕምነት ነብረኝ። አሁን ሳየው ግን ነገሩን ደግሜ ደጋግሜ እንዳጤነው እገደዳለሁ። ባሁኑ ሰኦእት በሃገራችን የፈጠጡ የሰላምና የፍትህ፣ የኢኮኖሚ፣ የዜጎች በሰላም ወጥቶ በሰላም መመለስ መብቶች ወዘተ ከባባድ ህገመንግስታዊ ጥያቄዎች ፈጠው የሚታዩበት ልዩ ታሪካዊ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን። ይሁን እንጂ መንግስት እነዚህን አንገብጋቢ የፖለቲካ፣ የማህበራዊና የኢኮኖሚ ጥያቄዎችን ለራሱ በሚመቸው መንገድ ብቻ በመተርጎም ለራሱ የፖአልቲካ ፍጆታነት ሲያውላቸው ማየት እጅጉን የሚያሳዝን ቢሆንም በሃገራችን ውስጥ ያለ ዕውነታ ነው።"} {"text": "የዘንድሮው የሳውዲ የምህረት አዋጅ============================== * የምህረት አዋጁ ለ3 ወራት ወይም ለ90 ቀናት የጸና ይሆናል !* ምህረት አዋጁ ህገ ወጥ የሆኑትን ብቻ..."} {"text": "በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ የኢአፌ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ወ/ሮ ፎዚያ ኢድሪስ፣ ወ/ሮ ሳራ ሀሰን፣ ኮ/ር ማርቆስ ገነቲ፣ አቶ ቢልልኝ መቆያ የኢአፌ የጽ/ቤት ኃላፊ፣ አቶ አስፋው ዳኜ የተሳትፎና ውድድር ንኡስ የስራ ሂደት መሪ፣ የፌዴሬሽኑ የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላትና ከፍተኛ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን።"} {"text": "ተቋማችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ1987 ዓመተ ምህረት ሲቋቋም በኃላ ቀር መሳሪያዎችና በጥቂት የሰው ሃይል በሀገራችን የብሮድካስት ሚዲያ አዲስ አቀራረብ ይዞ ወደ ስራ ገባ። በሂደትም አደረጃጀቱንና የፕሮግራም ይዘቱን እያሻሻለና ችግሮቹን እየቀረፈ ገስጋሴዉን ቀጠለ። Let's block ads! (Why?)"} {"text": "አስመሮም ጣይቄ አለው። ጥያቄው በቀጥታ ለትግራይ ልሂቃኖች ነው። ” የትገቡ” ይላል። ” ዳያስፖራው ለቆሰቆሰው፣ ወያኔ ላነደደው እሳት ማን እንደሚጠየቅ ለምን አይናገሩም” አስከትሎም “የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃያ ሰባት ዓመት ተሰራ የሚለውን ጥፋት ሕዝቡ ላይ እንዳይለጥፍ ለምን አይሰሩም?” ሲል ቅሬታውን ይገልጻል።"} {"text": "ሆኖም ግን ባንዲራ ከመስቀልና የመንገድ ጠርዞችን ቀለም ከመቀባት ጋር ተያይዞ የመፍቀድና የመከልከል ስራው የፖሊስ ሆኖ ሳለ፤ ማንነታቸው ያልታወቁ አካላት ከየመንደሩ በመውጣት ስርዓት አልበኝነት በሰፈነበት መንገድ ለማስቆም ሲሉ ግርግር ተፈጥሯል ብለዋል።"} {"text": "ሀገር ወዳዱ፣ ስኬታማው እና ቆፍጣናው አሰልጣኝ ወልደመስቀል ኮስትሬ በህይወት እያሉ፡ በአትሌቲክሱ ዓለም ለአሰልጣኞች የሚሰጠውን ትልቁን የአለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝነት ክብርን በ2006 እንዲሁም ከማለፋቸው አንድ አመት አስቀድሞ በተካሄደው የ2007ዓ.ም የበጎ ሰው ሽልማት ደግሞ የዓመቱ ምርጥ የስፖርት ሰው ክብሮችን ተጎናጽፈዋል፡፡"} {"text": "ኣብዚ ዛዕባ’ዚ ዘተኰረት “Politics and the English Language” (ፖለቲካን ቋንቋ እንግሊዘኛን) እትብል ጽሕፍቲ ጆርጅ ኦርወል፡ ሓንቲ ካብ ቀንዲ ተጠቃሲት መወከሲ እያ። ብመሰረት ምጕት ኦርወል፡ ፖለቲካ ሓደ ሃገር ክሓምቕ ከሎ፡ ኣብ ቋንቋ ናይታ ሃገር’ዩ ቀዲሙ ዝንጸባረቕ። ዘቕርቦ ኣብነት ናይ ዓዲ-እንግሊዝ ደኣ ይዅን’ምበር፡ እዚ መምዘኒ ግን ኣብ ኵለን ሃገራትን ቋንቋታትን ብማዕረ ዘመልክት’ዩ። ከም ነጸብራቕ እቲ ዝርአ ምንቍልቋል ገለ ካብቶም ኣዘውቲሮም ዝርኣዩ ምልክታት ንምጥቃስ፤"} {"text": "ሓልዮት ንሰብኣዊ መሰላት ኣብ መግለጺኡ፣ ቤት ፍርዲ ካናዳ እቲ ጉዳይ ክረኣይ ምውሳኑ፣ ነቲ ነቭሰን ክፈጥሮ ዝጸንሐ ዕንቅፋታት ዘፍሽል ጥራይ ዘይኮነ፣ ንካልኦት ምስ መንግስቲ ኤርትራ ተሻሪኾም ናጻ ጉልበት መንእሰያት ሃገራዊ ኣገልግሎት ዝምዝምዙ ዘለዉ ዓቢ መጠንቀቕታ ምዃኑ ኣዘኻኺሩ።"} {"text": "እንደሌሎችም ብዙ ጸሐፍት ሁሉ ብሪፎልት ሙስሊሞች ለዓለም ስልጣኔ ያበረከቱትን እጅግ በርካታ አስተዋፅኦዎች እንዲሁም ለአወሮፓ ዳግም ማንሰራራት ላይ ያሳደሩት ተፅዕኖ በሚገባ ተረድቶታል። ብሪፎልት ከሌሎች ጸሐፍት በተለየ መልኩ ይህ ታላቅ አስተዋፅኦ በ “አዲስ መንፈስ” (new sprit) የተነሳሳና የተመራ ነው ብሎ ያምናል። ነገር ግን ለሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እምብዛም አስተዋፅኦ አድርገው በማያውቁት አረቦች በ 17ኛው ክፍለ ዘመን በቅጽበት ለተሰፋፋው ለዚህ “አዲስ መንፈስ” መገኛ እና ምንጭ በቂ የሆነ ስፍራ አልተሰጠውም። በተጨማሪም ያቺ አሸዋማዋ እና ደረቃማዋ የአረቢያ ምድር ለእውቀት መቅሰሚያ እና ለምርምር ማዕከል ሆናም አታውቅም።"} {"text": "የኢትዮጵያ አየር መንገድን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር የተጀመረው ሂደት መቆሙን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ (The process of partially privatizing Ethiopian Airlines has stopped, MoFEC)."} {"text": "«እርሱ (አላህ) ከበላያችሁ ወይም ከእግሮቻችሁ በታች ቅጣትን በእናንተ ላይ ሊልክ ወይም የተለያዩ ሕዝቦች ስትኾኑ ሊያደባልቃችሁና ከፊላችሁን የከፊሉን ጭካኔ ሊያቀምስ ቻይ ነው» በላቸው፡፡ ያውቁ ዘንድ አንቀጾችን እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት፡፡"} {"text": "ስለዚህ ምዕመናን ተደራጅተን ቅዱስ ሲኖዶስ በፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ማድረግ አለብን፡፡ ሲኖዶሱ ለሚወስደው ውሳኔ ድጋፍ በመስጠት መንግስት ውሳኔውን እንዲያስከብርና ለጳጳሳት ደህንነት ተገቢውን ትኩረት እንዲሰጥት ተጽዕኖ መፍጠር ይገባናል፡፡"} {"text": "ኦባንግ፦አዎ! ለሁሉም ጊዜ አለው። ፍትህ ለጠማቸው ወገኖች በሚቻለው ሁሉ መድረስ ግድ ነው። የሌሎችን ኑሮና ስቃይ መካፈል ሰው የመሆናችን አንዱ መግለጫ ነው።በእውነት፣ በቀጥተኛው መንገድ፣ የተከታዮችን ልብ ሳንሰብር ማገልገል ለማንም የሚተው ሥራ አይደለም፡፡ ሁላችንም ያገባናል። ባገራቸው ጉዳይ ከሚያገባቸው ዜጎች መካከል አንዱ ነኝ።"} {"text": "ብፍሉይ ሓለዋ ኢጣልያ ኣብ ዝኣተወሉ እውን ካብ ናይ ዲ.ኤን.ኤ. ጀሚሩ ክሳብ’ቲ ኣሎ ዝበሃል ዘበናዊ ናይ ድምጺ መለለዪ መሳርሒታት ብምጥቃም ክፈልዩዎ ፈቲኖም፣ ኩሉ ከኣ ብጌጋ ከምዝተታሕዘ ዘመልክት እዩ ኔሩ።"} {"text": "ረብቃ ለችው እውነት ነው እኔ ራሴ እንደህ አይነት ስራ የሚሰርት አይቼ ባናግራቸው የራስሽን ኑሮ ኑሪ ምን አሳየሸ እኛን ነው የተባልኩት ያውም ከተጨባጭ መረጃ ጋር ታይተው"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ደብረዳሞ የወንዶች ገዳም ሲሆን ከኤርትራ ድንበር 5 ኪሎ ሜትር ይርቃል፡፡ ከሮም ከመጡት ዘጠኝ ቅዱሳን አንዱ የሆኑት አቡነ አረጋዊ፤ በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር የሚገኘውን የደብረዳሞ ገዳም የገደሙት የዛሬ 1469 ዓመት ነው፡፡ ይህ የኦርቶዶክ ጥንታዊ ቅርስ በሻብያ ወታደሮች በከባድ መሳሪያ መደብደቡ ተዘገበ፡፡ በዚህ የተነሳ በደርዘን የሚቆጠሩ መኖቅሴዎች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡"} {"text": "የሽያጭ ማንቀሳቀስ የጭንቅላት ጨረር ብርሃን,ጨረር,ብርሃን አምል .ል,የተዘረጋ ግድግዳ ማጠቢያ መብራት,የቀዘቀዘ የጭንቅላት መብራት,ደረጃ ቀላል ፋብሪካ,አቅራቢ እና አምራች ©የቅጂ መብት ©2021 መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው"} {"text": "በትክክል የተከሰተውን ጉዳይ በተመለከተ ትግራይ ከዚህ በፊት ወደ ነበረችበት ችግር ትመለስ ይሆን ወይስ ምን አይነት አማራጮች ይወሰዱ ይሆን የሚለውን ጉዳይ በተመለከተ አዲስ ማለዳ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘችው መረጃ እንደሚያመለክተው መንግስት በተቻለ መጠን ያለውን ችግር ለመፍታት እና ከዚህ በፊት ከቆየበት ጊዜ አስቀድሞ ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ እንደሆነ ለአዲስ ማለዳ ገልጿል።"} {"text": "‹‹… ከእግዚአብሔር መንግሥት በቀር የፍጡር መንግሥት ሁሉ አንዱ ከአንዱ የማይበልጥ ሥራ የለውም፡፡ ነገር ግን በምድር ላይ ኃይለኛ የሆነው መንግሥት ምንም በደል የሌለበትን የሌላውን መንግሥት ሕዝብ ለማጥፋት የሚገባው"} {"text": "መድረክ እንዲዘጋጅልን በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ችግር ሰሚ የሚባል ሰው ይሁን አካል ከቶ የለም።ለሌሎች መሰል መስራቤቶችና የሚኒስተር መስራቤቶች በየደረጃቻው የፖለቲካ መድረክ አግኝተዋል።በትንሹም አተንፍሰዋል።እኛ ግን አሁንም ታፍነናል።አሁንም ያገኘነው መፍትሄና እልባት ከቶ የለም።የመዋቅር ለውጥ እየተደረገ መሆኑን እንደ ሕዝባችን በሚድያ ከመስማት ባለፈ፡በቀጥታ ተጎጅዎች እንደመሆናችን ያነጋገረን ፍጹም የለም።"} {"text": "ይህ በዚህ እንዳለ፣ በኢኮኖሚ ድጎማው ሳይሆን በሚሊታሪውና በፖለቲካው ጥንካሬ በመነሳት በተለይም እንደኛ ያሉ ደካማ አገሮችን በሱ የጦርነት ስሌት ውስጥ ማካተት ቀላሉ መንገድ ሆኖ አግኝቶታል። በኢኮኖሚ መስክ ደግሞ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ የስራ ድርሻን በመውሰድ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ አገሮችን በግሎባል ካፒታሊዝም የአስተሳሰብና ድህነትን የመፈልፈል መዳፍ ውስጥ እንዲወድቁ በማድረግ ልዩ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታ ተፈጥሯል። በተለይም በአገራችን የሰፈነው በጣም ደካማ የምሁር እንቅስቃሴ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም በአገራችን ውስጥ ገብቶ የፈለገውን እንዲፈተፍት ሁኔታውን አመቻችቶለታል። የነቃ የሲቪክ ማህበረሰብ በሌለበት አገር ውስጥ የውጭ ኃያላን መንግስታት እንደልባቸው ሰርገው በመግባት የጭቆና ሁኔታዎችን ያዘጋጃሉ ማለት ነው። ሀብት እንዲዘረፍ ሁኔታውን ያመቻቻሉ። ዕድገት እንዳይመጣ ያግዳሉ። ሰፊው ህዝብ አቅመቢስ እንዲሆን ያደርጋሉ። ዲሞክራሲያዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እንዲገፈፉ፣ በተለይም በስልጣን ላይ ላሉት ልዩ ልዩ የጭቆና መሳሪያዎችን ያቀብላሉ፤ ምክርም ይሰጣሉ። ለነሱ የሚያመች ልዩ ዐይነት የኃይል አሰላለፍ በመፍጠር ትግሉን አስቸጋሪ በማድረግ የጭቆና ዘመኑንም ያራዝማሉ። የወያኔን ፓለቲካና ጥንካሬ እንዲሁም የሀብት ዘረፋና ድህነትን መፈልፈል ከዚሁ፣ በተለይም የእንግሊዝና የአሜሪካን ግሎባል ካፒታሊዝም ፕሮጀክት ነጥሎ ማየት ስህተት ብቻ ሳይሆን እጅግ አደገኛ የፖለቲካ አካሄድም ነው።"} {"text": "አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሃሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን ለማደናገር የሞከሩ የማህበራዊ ሚድያ አንቂዎች ከህገወጥ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ፡፡..."} {"text": "የአራጣ አበዳሪው የ80 ዓመት ሽማግሌ፣ ጠባየ ክፉና መልከ ድፉ ነው፡፡ በዚያ አካባቢም እርሱን የሚወደው አንድም ሰው አልነበረም፡፡ ነገር ግን ነጋዴዎች ገንዘብ ሲፈልጉ ከእርሱ ውጭ የሚያበድራቸው አልነበረም፡፡ ይህ አራጣ አበዳሪ ነጋዴው ከወኅኒ የሚተርፍበትን አንድ ሸውክ አቀረበ፡፡ ‹የነጋዴው ልጅ እኔን ለማግባት ፈቃደኛ ከሆነች ነጋዴው ከወኅኒ ይተርፋል፤ ያለበለዚያ ግን እድሜ ልኩን ይማቅቃል› አለ፡፡"} {"text": "በህግ ፀንቶ ያለ የሽያጭ ውልን መሰረት በማድረግ የተገኘ መብት ውሉ ፈራሽ እስካልተደረገ ድረስ የሚቀጥል ስለመሆኑ Cassation Decision no. 23331\t"} {"text": "የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ በቅርቡ ከኦሕዴድ ወጣት ሊግ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት ማቀጣጠል ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን አስታውቀው ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": "ህግ አስፈጻሚ ነን ባይ ለውጥን መቀበል ተስኗቸው የሚያሰነክሉ የፖሊስ አባላት የሚሰሩትን አያውቁትም። ይልቁንም ሆን ብለው ህዝብ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም ግጭት መቀስቀስ ነው አላማቸው እንጂ የሚደግፋቸው አንድም የህግ መሰረት የለም። አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራን ከሰው እጅ አሳዶ ለመንጠቅ የሚያጠፉትን ጊዜ ወንጀልን መከላከል እንዲሁም ህዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም እንዲገባ አካባቢውን በመቃኘት ቀና ትብብር ቢያደርጉ ከሚከፈላቸው የላባቸው ደሞዝ በላይ የህዝብንም ፍቅርና ከበሬታ ያገኙበታል። ይህ ባይሆንም ግን ያልተጻፈ ህግ ለማስከበር ሲጋጋጡ በህዝብ ፊት ትዝብት ከማትረፍ ይድናሉ! ባንዲራው ህገ ወጥ አይደለም!!"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ ንብረት ናቸው። ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (https://www.goolgule.com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ከህሊና በላይ ነው ስለእውነት እራሴን አሞኝ ነው ያደረው ከባድ ነገር ነው፡፡ ህሊና ከመስመር ሲወጣ በጣም አስቸጋሪነው ጌታ አምላክ እኛንም እነሱንም በቸርነቱ የጠብቀን ሁላችንም እንፀልይ………"} {"text": "የኦዲት ግኝት ባለድርሻ አካላት የትብብር ፎረም የ2010 በጀት አመት እንቅስቃሴ ከቀደሙት አመታት የተሻለ ስራ የተሰራበት እንደነበረ የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የጋራ ፎረሙ የ2010 እቅድ አፈጻጸሙን ሰኔ Read More"} {"text": "መዋቅሯን ለማዳከምና ሀብቷንም ለመዝረፍ በዘር ሐረጋቸውና በፖለቲካ አቋማቸው የተመለመሉ ካህናት ነን ብለው የቄሣርን ተግባር የሚያስፈጽሙ ምንደኞች ከላይ እስከ ታች የቤተ ክርስቲያኒቱን ቁልፍ የሥልጣን ቦታዎች እንዲይዙ ተደርጎ የመንግሥትን ፍላጎት እየተገበሩና ሀብቷን ያለከልካይ እየዘረፉ ይገኛሉ። በአጠቃላይ በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ መንፈሳዊነት ጠፍቶ ሥጋዊነት ብቻ እንዲሰፍን በብርቱ እየተሰራ ነው። ወጣቱ ትውልድም ለአገሩም ሆነ ለኃይማኖቱ ደንታ እንዳይኖረው፣ በውጪ ባሕል ላይ እንዲያተኩርና በአጉል ሱስ እንዲጠመድ ሁኔታዎች ሁሉ በሚገባ ተመቻችተውለታል። ይህ በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ የሚታየው መንፈሳዊነት የጎደለው ተግባርና ብልሹ የሆነ አሠራር ብዙ ወንድሞችና እህቶች ከቤተክርስቲያን እንዲርቁና እንዲጠፉ ምክንያት ሆኗቸዋል። ስለዚህ እነዚህ ወገኖች ይህ የፈተናና የመከራ ዘመን አልፎ ቤተክርስቲያኒቱ ወደ ቀድመ ክብሯ እንደምትመለስ ተረድተው ወደ እናታቸው ቅድስት ቤተክርስቲያን ጉያ እንዲመለሱ በዚህ አጋጣሚ መልእክታችንን እናስተላልፍላቸዋለን።"} {"text": "ዳንኤል ልብ በል። አታዉቅም እንዳይባል. ታዉቃለህ። የኢትዮጵያ ጉዳይ በኢየሱስ ክርስቶስ እጅ የተያዘ ጉዳይ ነዉ። የኢትዮጵያ ጉዳይ በሰዉ እጂ የተያዘ ጉዳይ አይደለም። የኢትዮጵያ ጉዳይ በኦነጋዉይኝም፡ በህዉሃታዉያንም፡ በግብጾችም ፡ በአረቦችም፡ በምዕራባዊያንም እጅ የተያዘ ጉዳይ አይደልም።"} {"text": "በመጨረሻም እርሱ ለእያንዳንዱ እንደ የሥራው ያስረክበዋል ስለዚ እከሌ ነው እከሌ አይደለም እያልን ለምንድነው አጥያት የምንሰራው? መናገር ያለበት ይናገራል እኛ ደግሞ በፀሎት፡፡"} {"text": "ስለ እብድ ከተነሳ አንድ ‹‹እብድ›› ያለውን ልንገራችሁ በእኛ ሰፈር ጋር ሲያልፍ ልጆች እየተከተሉ አባባ እብዱ እያሉ ይጮሃሉ….ከዚያም ዞር አለና ‹‹ሂዱ ከዚ ድሮም የኢትዮጵያ ህዝብ ተፋፍሮ ነው እንጂ ሁሉም አብዷል›› ብሎ ሲናገር ልጆቹን ብቻ ሳይን ሁላችንንም ፈገግ አሰኘን፣፣ እውነት ነው በመከፋፈል አብደናል… በቅናት አብደናል….ክፉ ስራን እርስበርስ በመሰራራት አብደናል…….አሁን አሁን ደግሞ የኑሮ ውድነቱም አሳብዶናል፣፣"} {"text": ""} {"text": "ወይ ሰልማ1...እንዴው በወንድምነት መውደድ እወድሀለሁ ግን አንዳንዴ ዝም ብለህ ታወራለህ...ይሄንን ነው የምጠላው ካንተ.....የቱ ጋ ነው ፈረንጅን ስለበዳሁ የጎረርኩት?ፈረንጅ አገር የሚኖር ፈረንጅን ስለበዳ በደስታ ጮቤ የሚረግጥ ከሆነ ፈረንጅን ከሰው በላይ አድርጎ ስለሚያይ ነው....ያለሁት እኮ ኦስትሪያ ነው...ከ 2-5 መቶ አበሾች አንሞላም::ታድያ እነሱም የማያምሩ ከሆኑ...የሚያምሩትም ከተያዙ...የአገራቸውን ልጅ ትተው ለገንዘብና ለኑሮዋቸው ሲሉ ከናይጄርያው...ከሱዳኑ...ከጋናው...ከፈረንጁ ጋ ከሄዱና አጉል አወቅኩሽ ናቅኩሽ ሆነን እየተፈላለግን ከተናናቅን እኔ ሾተል ልፈንዳ?በአይኔ የምትገባ አላየሁም...እኔም ተጠይቄ አላውቅም...ለምን በአይናቸው ስለማልገባ ይሆናል....ታድያ በግድ ልድፈራቸው?እነሱማ በገለጽኩልህና ባልገለጽኩልህ ምክንያቶች ውድ ናቸው......ስለዚህ ትልቅ ሀይቅ ላይ እየዋኘሁ ውሀ ቢጠባኝ በቀላሉ አፌን ከፍቼ እንደምጠጣው ሁሉ እጃቸው ላይ እምሳቸው የሆኑ ፈረንጆች የበዙበት አገር ስለሆነ ያው ግፋ ቢል ለክለብ መግቢያ 5 ኦይሮ ይዞ ሂዶ ወፍራም ቀጭን ምናምን መርጦ ይዞ መግባት ነው::ወጣት ሞልቶዋል..ጥቁር እንደጉድ ለብድ ይፈለጋል...ስለዚህ ስንት አመት ሆነኝ አበሻ ከበዳሁ....እንደመጣሁ ነበር የሆነች ይዤ የነበረው...ከዛ አልተስማማንም....ወሬ ምናምን ምቀኛ ምናምን ያጣላህ የለ ከዛ ምን አጨቃጨቀኝ ብዬ ያው ፈረንጆችን እፈሰፍስልሀለሁ አልኩህ::በአማርኛ መጀንጀንና በአማርኛ ፍቅር መስራት ሳይጠፋኝ አይቀርም...በአማርኛ ስሜቴን ለአበሻ ቺክ ብገልጽ የምፎግራት ነው የሚመስለኝና አልሞክረውም.."} {"text": ""} {"text": "የልብ መስተካከል፡ የአካል መስተካከል በልብ መስተካከል የሚወሠን ነው፡፡ ምክንያቱም ከሠው አካል መሃል ዋናው ልብ ነው፡፡ ይህ በህክምናውም ሆነ በሳይንሱ ዐለም ልዩነት የሌለበት ነገር ነው፡፡ ልብ የሠው ልጅ አካላዊ ህይወት ምንጭ ነው፡፡ ጤናማ ከሆነም ስርዐቱን ጠብቆ ደም ይረጫል፡፡ ወደ ሌሎች የሰውነት ክፍሎች በሙሉ ደምን ያሠራጫል፡፡ ያኔም ሠው በመልካም ሁኔታና በጤና ይኖራል፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ይህንን ሂደት የሚያስተጋቡ የሚያራግቡ ቀድመው ያደራጁትን በውስጥም በውጭም አገር ያሉ ሚዲያዎችን መጠቀም ነበር እቅዳቸው ።የሞተው ሞቶ እነሱ እቅዳቸው ከግብ ማድረስ ። ከዚህ አንፃር አዲስ አበባ መሄድ ሳይጠበቅባቸው ቤተመንግስትን ሳይቆጣጠሩ፣ ኢ ቲቪን መያዝ ሳያስፈልግ ፣ ወታደሩ ጋር ሳይቷከሱ ፣ መሪዎችን በመግደል እና ባገሪቱ ላይ ከፍተኛ ትርምስ በመፍጠር ባህር ዳር ቁጭ ብለው መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ የተጠና የተቀናጀ ዝግጅት አድርገው ነበር።"} {"text": "እንደአማራጭ ግን አንድሮይድ አስመሳይን ለመጠቀም ማሰብ ይችላሉ ፣ ስለሆነም በኮምፒተርዎ ላይ የ Instagram የተንቀሳቃሽ ስልክ ስሪት እንዲኖርዎት እና ታሪኮችን ለመለጠፍ ይጠቀሙበት (ምንም እንኳን እንደ መፍትሄው በጣም ምቹ አይደለም!) ፡፡ ከዚህ አንፃር እንዲተማመኑ እመክራለሁ BlueStacks, በገበያው ውስጥ ካሉ ምርጥ የ Android አስመሳዮች አንዱ። እንዴት ማውረድ እንደሚችሉ ካላወቁ BlueStacks ን እንዴት ማውረድ እንደሚችሉ የምገልጽበት መመሪያዬን እተውላችኋለሁ ፡፡"} {"text": "● እንደ ባለብዙ ፐር-ዳይድየስ ሞትን, የበረዶ ደረት ወዘተ ... የመሳሰሉ ደንበኞች በሚያስፈልጋቸው የተለያዩ ብቃቶች እና ሞቶች የተለያዩ ናቸው. አንድ የተሟላ መደበኛ ሽፋን እና ሞገድ አንድ በነጻ ይጨምራል."} {"text": "ቀብራቸው እሁድ ሐምሌ 12 2012 ዓም በባሕላዊው የቀብር ሥርአት መሰረት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት በአካባቢው ባለው የአቦ ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል::"} {"text": ""} {"text": "አስቀድሞ የመጣው የእሳት አደጋ መከላከያ መኪና ውሃ መርጨት ስላልቻለ ሌላ እንዲመጣ ተደርጎ በደቂቃዎች እሳቱን ማጥፋት እንደተቻለ ታውቋል። ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራውን ቀጥሏል።"} {"text": "ሶስተኛውና ከሁሉም የከፋው ግን ወያኔ በዚህ ዘመን ይፈፅመዋል እየተባለ የሚወራበት ፣ ሃብታሙ በአንደበቱ ሊናገረው የዘገነነው ግፍ ነው ብየ አስባለሁ። በአካልና በስነ-ልቦና የተሻሉ ወንድ ባሮች ብዙሀኑን ባሪያ በሚያሳምፁበት ጊዜ ሞራላቸው ተሰብሮ አንገታቸውን ደፍተው እንዲገዙ ለማድረግ የፈረጠመ ጡንቻ ባላቸው ሌሎች ባሪያወች በብዙሀኑ ፊት እንዲደፈሩ ይደረግ ነበር።ከዚያ በኋላ ጌቶቻቸውን ቀና ብለው የማየት ብቃት አይኖራቸውም።"} {"text": "እቲ መድረኽ እቲ ክቡር መከላኸሊ ሚኒስተር ነበር ኣቶ መስፍን ኣብ ስልጣን ዝነበረሉ እዋን ኢዩ። ድሒርና ክንገልጾ’ዃ እንተኾንና ሚ/ሪ ምክልኻል ሽዑ እቲ ቀንዲ መጥሓንን መዲድን ኮይኑ ንነባራት ተጋደልቲ ከዳቕቕ ዝተመዘዘ ኣሃዱ ብምንባሩ ናብ ተጋደልቲ ዝቐንዐ ሓያለይ ዓመጻት ተራእዮም ኦዮም። ምስቲ ዝነበረ መንግስታዊ ሕጽረት ባጀት ብዘይ ደሞዝ ምስራሕ ስለዝተወሰነ “ምቕባል ኣብዮሞ“ተባሂሉ ክምኽነ ዝተራእየ ውሕሉል መበገሲ ድማ ሸ ቶኡኡ ወቒዑ ኢዩ። ከሳብ ለይቲ ሎሚ’ውን ምስጢሩ ብዘይምርዳእ ብሽፋን ምንቅስቓስ ተጋደልቲ፡ ነቲ ዝፈጸምዎ ምብታንን ማእሰርትን ሓርበኛታት ተኸዊሎሙሉ ኣለዉ። ብተወሳኺ ሽዑ ጉዳይ ስንኩላን ካብቲ ሓደ ዓቢ መፈራ ርሂ ተባሂሉ ዝተወስደ ስጉምቲ ኢዩ ዝነበረ።"} {"text": "ኢትዮጵያውያን በሙሉ ኢትዮጵያውያንን አትግደሉ ብለው መቃወም አለባቸው! በኢትዮጵያውያን የተነሳው አመፅ መነሻ ምክንያቶች ምን ምን ናቸው? መፍትሄውንስ ከምን አንፃር መመልከት ይገባል? (የጉዳያችን ማስታወሻ)"} {"text": "“ውኃ ወደ ናይል እንዳይፈስ የሚያቆም ግድብ ገንብተዋል። ግብጽ ትንሽ በመበሳጨቷ ልትወቅሷት አትችሉም” በማለትም “ግብፅ የህዳሴ ግድብ እንዲገነባ መፍቀድ አልነበረባትም” በማለት ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል።"} {"text": "ሃምስተር ስካሊንግ ማርቲንግሌልን የማይጠቀም ሙሉ በሙሉ ራስ-ሰር የንግድ አማካሪ ነው ፡፡ የሌሊት መጥረጊያ ስትራቴጂ. የ RSI መረጃ ጠቋሚ እና የኤቲአር ማጣሪያ እንደ ትክክለኛ ስራ ግብዓት ሆነው ያገለግላሉ ፣ እንዲሁም ሌሎች ማሻሻሎቼ ​​እዚህ ይታያሉ-https://www.mql5.com/ru/users/mechanic/seller ጥሩን በመጠቀም ደላላ ይጠቀሙ አፈፃፀም እና የ2-5 ነጥቦችን መስፋፋት ፣ በጣም ፈጣን የ VPS አገልጋይ ይፈልጋሉ ፣ በተለይም ከ 3 በማይበልጥ ፒንግ ፣ በጣም ፈጣን ስለፈለጉ ጥሩ አፈፃፀም እና የ2-5 ነጥቦችን ስርጭት በመጠቀም ደላላ ይጠቀሙ ፡፡ የቪ.ፒ.ኤስ አገልጋይ ፣ በተሻለ"} {"text": "ልጁ በዚህ በአዲስ አበባ የሚኖር ባለትዳርና የአንድ ልጅ አባት ነው የግል ሥራ አለው በቤተክርስቲያን ልጅነቱ በቤተክርስቲያን የሚሠራውን የገንዘብ ምዝበራ በመቃወም በማስረጃ እያስደገፈ በድምፅ፣ በምስል መረጃዎችን እየያዘ የዕዝ ሰንሰለቱን ተከትሎ ችግሩ እንዲወገድ እና እንዲፈታ በወረዳ ቤተክህነት ኃላፊዎች የደብሩን ኃላፊዎች ይሞግት ጀመር ደብሯ አዲስ እንደመሆኗ የወረዳ ቤተክህነት ኃላፊዎች ጉዳዩን የሚፈቱ መስለው ነገር ግን የወረዳ ቤተክህነት ኃላፊዎች ልጁን ይዘው በመሄድና ችግሩን እንደሚፈቱ በማስመሰል ለደብሩ ኃላፊዎች ጠላታችሁ ይሄ ነው በሚል መልኩ ያስጠናሉ ችግሩን ላያስወግዱና ላይፈቱ ፡፡"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ባዮአስ በባዮፊል ፣ በእንጨት-ኃይል ወይም በአግሮ-ቁሳቁሶች አማካይነት ለራሱ ስም በሚያተርፍበት ጊዜ ፣ ​​በፒዲያዲ ውስጥ በ 22 ፒ.ባ. ውስጥ የህብረት ሥራ ማህበራት ህብረት ሥራ ማህበራት ህብረት ፒካርድ ዙሪያ ይሰበሰባሉ ፡፡ በፒካርድዲ የክልሉ ፌዴራል እርሻ ህብረት ሥራ ማህበራት (ፌዴሬሽኑ) ፍላጎት መሠረት የተፈጠረው ይህ የህብረት ሥራ ማህበራት ኢኮኖሚያዊ እና ዘላቂ የባዮሚዝ ሴክተር ለመፍጠር እና በእነዚህ ዘርፎች አገልግሎት የቴክኒክ መሳሪያ መሆን ነው ፡፡"} {"text": "በተለይም ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ፤እንዲሁም በልዩ ልዩ የቴክኒክና የእጅ ሙያ ሰልጥነው የመንግሥት ተቀጣሪ ከመሆንም ባሻገር ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ወጣቶች የራሳቸውን ሥራ ፈጥረው በተገቢው ሁኔታ ራሳቸውን ሲያስተዳድሩ፤ ቤተሰቦቻቸውንም ሲረዱ መታዘብ ይቻላል ፡፡"} {"text": "ገዛ ዘካርዩ ኣካረይቲውን ኣለዉ። ኣብቲ ናይቲ ኮምዩን ወብሳይት ዝርዝር ኣካረይቲ ኣሎ። እቲ ናይ ምውህሃድ ቤትጽሕፈት ንሓደስቲ መጻእቲ ስደተኛታት ገዛ ንኺረኽቡ ይሕግዞም።"} {"text": "ቴዎድሮስ ካሳሁን በአዲስ የሙዚቃ ስራው፥ ገበያውን እንደተለመደው፥ በቁጥጥር ውስጥ አውሎታል፡፡ ርዕሱ ‹ኢትዮጵያ› እንዲል፥ ያልተዳሰሱ ያልተነሱ የኢትዮጵያ ጉዳዮች አሉ ለማለት ያዳግታል። ‹‹ንብ ተከትዬ ባይ ጎጃም ኖራ ማሬ›› የምትለዋ የፍቅር እስከ መቃብር ትረካው ግን፥ ለእኔ ጎጃም እስከ መቃብር ሆናብኛለችና፥ ቴዲ አፍሮን በጎጃምኛ ስሙ፥ ቴዲ ጎፈር ብዬ ሰይሜ ጎጃም ላስመንነው ነው፡፡ በጎጃም አካባቢ፥ ፀጉሩን የሚያሳድግ ሁሉ ‹ፀጉሩን አጎፍሯል› ይባላልና፥ ቴዲ ጎፈር እንበለው። መልካም ምናኔ፡፡"} {"text": "የህዝብን ቁጣ ለማቀዝቀዝ፡ የምርጫን ጠቅላላ ውጤት ማዘግየት ፋይዳ-ቢስ ስነልቦናዊ ጨዋታ ከመሆኑም ባሻገር፡ መንግስት የሚፈራው ሊያስወግደውም ያቀደው የብዙሃኑ ስብስብ፡ በወቅታዊ ቀመርም ሆነ በሀይማኖታዊ ስርዓት (በትምህርት ቤቶች መዘጋት፣ በረመዳን ጾም፣ ወዘተ ) ሊያሳካው እንደማይችል ማመን ግድ ይላል።"} {"text": "የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚንስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያወጁትን የፅዳት ዘመቻ ምክንያት በማድረግ ንፁህ ግቢና አከባቢ ለንፁህ ማህበረሰብና ጥራት ላለው ትምህርት በሚል መሪ ሀሳብ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የቴፒ ግቢ ማህበረሰብ በቀን 6/8/2011ዓ.ም በግቢ ውስጥ በመሰባሰብና በተለያየ አቅጣጫ በመሰማራት የግቢውን ውበት የሚያበላሹ የወዳደቁ ብረታብረቶች፣የተዘነጠሉ የዛፍ ቅርንጫፎችንና ስብርባሪ እንጨቶችን በማንሳትና ቦታ ቦታቸውን እንዲይዙ በማድረግ እንዲሁም ያልፀዱ ቦይዎችን በማፅዳት ግቢው ውብና ማራኪ እንዲሆን ተሳትፎ በማድረግ አሻራቸውን ጥለዋል፡፡"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": ""} {"text": "ውድ ዲያቆን ዳንኤል እጅግ ብዙ ብዙ ወርቄዎች በየመስሪያቤቱ በየቤተክርስቲያኑ በየሃገረስብከቱ በጠቅላይ ቤተክህነት ውስጥ ይኖራሉ አሉም። እባክህ ወርቄዎችን እንዴት አድርጎ ማስወገድ እንደሚቻልና እውነተኛዎቹን የሃይማኖት አባቶችን ባለሙያዎችን በቦታቸው መምደብ የሚቻልበትን መንገድ አመላክተን?"} {"text": "ኢ.ኪ.ኣ ኣብ ሽወደን ዝመደበሩን ኣብ ኩሉን ዓበይቲ ከተማታት ዓለም ጨናፍር ዘለዎን ሓደ ካብ ዓበይቲ ትካላት መፍረ ኣቑሑ ዕንጸይትን ሓጺንን’ዩ። ፈረንሳዊ ካርቱኒስት፣ ዳዊት ኢሳቕ ኣንተዘይተፈቲሑ ነዚ ትካል ኣብ ኣስመራ ኣንኸፍቶን ኢና ዝብል ካርቱን ምስኣሉ፣ ነቲ ሽወደን ኣብዚ ጉዳይ እዚ ኣብ ልዕሊ መንግስቲ ኤርትራ እትኽተሎ ዘላ ኣብ ግብሪ ዘይሰርሕ ኣካይዳ ንምንቓፍ ዝዓለም’ዩ።"} {"text": "ከሰባ በላይ አለም አቀፍ እና ሀገራዊ ተቋሞች በተለያዩ የሀላፊነት ደረጃዎች ላይ የሰሩት የአለም ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ የአለም ህዝብ ቁጥር በጨመረ ቁጥር የምግብ ፍላጎት እየጨመረ ይመጣል ይህን ለመቋቋም ሳይንስ ፣ ቴክኖሎጂ እና የምርምር ፈጠራ ውጤቶች በመጨመር ይሄንን መቋቋም የግድ የሚል ነው ይላሉ፡፡ ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2011 በፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የአለም አቀፍ የምግብ እና ግብርና ልማት ቦርድ ውስጥ እንዲሁም ከ2014 ጀምሮ በዩናይትድ ኔሽን ሴክሬተሪ ጄነራል ባኒኪሞን የዩዔን የሳይንስ አማካሪ ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡"} {"text": "GuangDong የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች 96W 192 ዋ የመስመሩ LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ሄርማን ኮሀን፡ ምምሕዳር ትራምፕ፡ ምስ ኤርትራ ነቲ ኣብ ግዜ ኦባማ ዝተበላሸወ ዲፕሎማሲያ ምሕዝነት ናብ ንቡር ንምምላስ ድልየት ከምዘለዎ ካብ`ቲ ምምሕዳር ሰሚዐ`ለኹ ኢሎም"} {"text": "እጅግ በጣም የሚጥም መልእክት ነው፡፡ እግዜር ይስጥህ….እንኳን አደረሰን…አመቱን የተባረከ፣ ጥሩ ነገሮችን የምንሰራበት ያድreግልን…አምላክ ሐገራችንን ይባርክልን፡፡ አሜን"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "“ናቶም ክብሪ፣ ንኸምዚ ዝኣመሰለ ሰብ ካልእ ሃገር ምቕባልን ምኽባርን ኢዩ። ነቲ ናቶም ሰብ ግና ግዲ የብሎምን። ንሓደ ቁጽሪ ሓደ ቢልዮነር ዓለምና፣ እታ ብዙሕ ስራሕ ዝሰርሓላን ዘዕበያን ገዛእ ሃገሩ ናይ ክብሪ ዶክትሬት ከምዘይሃበቶ እንዳተፈለጠ፣ ኢትዮጵያውያን ግና ካብ"} {"text": "አመልካች የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የሰጡት ፍርድ የህግ መሠረት የሌለውና የህግ አፈፃፀምና አተረጓጎም ስህተት ያለባቸው ናቸው፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ ፍትህ ሚኒስትር በተሰጠኝ የዐቃቤ ህግነት የውክልና ሥልጣን በሰጠሁት ማናቸውም አይነት ውሣኔ የመሻርና የመለወጥ ወይም በወንጀል እንድጠየቅ የማድረግ ሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 74/1986 እና ደንብ ቁጥር 44/92 የፍትህ ሚኒስትር ሆኖ እያለ የወንጀል ክሱን ፍርድ ቤቱ ተቀብሎ ማስተናገዱ ተገቢ አይደለም፡፡ ይኸም ቢታለፍ በወቅቱ የሰጠሁት ውሣኔ ትክክለኛ ውሣኔ መሆኑን ወካዩ የፍትህ ሚኒስትር ባረጋገጠበት ሁኔታ ወንጀል ፈፅሟል ተብዬ ጥፋተኛ መባሌ ተገቢ አይደለም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ከእኔ ጋር ተከስሶ ጥፋተኛ የተባለውን የሥራ ባልደረባዬን በነፃ አሰናብቶ በእኔ ላይ የጥፋተኝነት ውሣኔ ማፅናቱ ተገቢ አይደለም፡፡ በተከሰስኩበት እንድከላከል ብይን የተሰጠበትና የተፈረደብኝ ጭብጥ የተለያየ በወንጀል ህግ ያልተጠቀሰና የሌለ የህጋዊነት መስፈርት የማያሟላ ነው፡፡ እኔ በተከሰስኩበት ጉዳይ በወሰድኩት እርምጃ መንግስት መጠቀሙንና ጉዳት ያልደረሰበት መሆኑ በተጠሪ ማስረጃ ጭምር ተረጋግጧል ተጠሪ ክስ ማቋረጥና ክስ ማንሣት የሚሉ ሁለት የተለያዩ ሀሳቦችን በክሳቸው በመጥቀስ ያቀረቡት ክስ ተገቢነት የለውም፡፡ በወቅቱ የፍትህ ሚኒስትሩን ፈቃድ በማግኘት በተጠናከረ መንገድ ምርመራው እንዲቀጥል ማድረጌ በማስረጃ ተረጋግጦ እያለ ጥፋተኛ ነህ መባሌ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል፡፡"} {"text": "የተጠቀሰው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ለብቻው በተለየ አተያየብ በዋናው ፅሑፍ መካከል ሲቀርብ፥ የተጠቀሰው ክፍል ለብቻው ከተፃፈ በኋላ የተጠቀሰበት ጥቅስ በቅንፍ ውስጥ ይቀመጣል። ምሳሌ፦"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ሰውዬው ሕወሓት ስልጣን ሲይዝ በሰላማዊ ትግል ሀገር ካዳንኩ እራሴን ዝቅ አድርጌ ወደ ሀገሬ ገብቼ ልግባ ብለው ውሳኔያቸውን ገልፀው ወደ ሀገር ቤት ሲመጡ እና በቅንነት የአቶ መለስን እጅ ሲጨብጡ በወቅቱ ¨ ባንዳ¨የሚል ስም እየሰጠ እንደ እሳት የሚፋጀውን በውጭ የነበረውን ፖለቲከኛ ከኢትዮጵያ ፍቅር አይበልጥም ብለው ነበር።"} {"text": "የልዩ ኃይልና የመከላከያ ሠራዊት አባላት እያደረሱብን ነው፤ ያሏቸው ጥቃቶች እንዲቆሙና ካሁን ቀደም ለደረሱ ጉዳቶች ተጠያቂ የሆኑ ወገኖችም ለፍርድ ይቅረቡ የሚሉት ሠልፈኞቹ ካነሷቸው ጥያቄዎች ውስጥ መሆናቸውም አስረድተዋል።"} {"text": "የድረ-ገጹ ተከታታይ ለመሆንና አዳዲስ ጽሑፎች ሲኖሩ በኢ-ሜይል አድራሻዎ ማስታወሻ እንዲደርስዎ የኢ-ሜይል አድራሻዎን ከዚህ በታች ባለው ሳጥን ውስጥ ያኑሩና \"ድር-ገጹን ይከታተሉ\" የሚለውን ቁልፍ ይጫኑ።"} {"text": "More in this category: « መቋጫ ባጣው የመተከል ጥቃት ወር ባልሞላ ጊዜ ከ350 በላይ ዜጎች ተገድለዋል\tየዶላር ምንዛሬ በጥቁር ገበያ እያሻቀበ ነው »"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "~ትህነግ/ህወሓት የአማራና ኦሮሞ ወጣቶችን ሲያኮላሽ፣ ህዝብ ሲሰድብ፣ ሲዘርፍ ያልወቀሰ፣ ሲተች “ህወሓት የልጆቻችን ደም ውጤት ነው” እያለ ሲከላከል የቆየ፣ የህወሓትን የበላይነት፣ የህወሓት አድሎ፣… አብሮ መጋራት የግድ ሊለው ነው። የአማራ ህዝብ ግንቦት 7፣ የኦሮሞ ህዝብ ኦነግ ነው እያለ ሲከስ ከርሞ፣ “ወያነን አትንኩብኝ” ሲል ከርሞ አሁን የትህነግ የበላይነት፣ የትግራይ የበላይነት ነው ሲባል ማመን ይከብደዋል። ጆሮ ዳባ ልበስ ነው ነገሩ። አሁንም የሚፈልገው ሌላ ጥቅም፣ ሌላ ስልጣን……ሌላ!"} {"text": "ባለፋት ሃያ ዓመት በዚህ የመሰሪነት ተፈጥሮው የአንድ እናት ልጆችን በማለያየት የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ህዝብ በመግለጫ በመሽንገል በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ መንግስታዊ የጥፋት ሥራ ሲሰራ መቆይቱ የአለም የአደባባይ ሀቅ ነው፡፡"} {"text": "በራሱ ፍላጎትና ምርጫ መንቀሳቀስ የማይችል አካል ደግሞ “ነፃነት” (Liberty) የለውም። በመሆኑም፣ በነፃ-ፍላጎት (free will) የመንቀሳቀስ፣ አማራጭ መንገድን የመወሰና፣ በራስ ምርጫ የማሰብ፣ ማድረግና የመኖር መብት (right) የለውም። በመሰረቱ፣ መብት ወይም ስልጣን እንዲኖርህ በቅድሚያ የሚከበር ነፃነት ሊኖርህ ይገባል። ነፃነት የሌለው አካል ራስን-በራሱ የማስተዳደርና የመምራት ስልጣን ሊኖረው አይችልም።"} {"text": "ሰኔ 30 ቀን 2010 ዓ.ም አምስት ዓመት የስልጣን ቆይታውን ያጠናቀቀው የአዲስአበባ ምክርቤት በሚቀጥለው ዓመት ይካሄዳል ተብሎ እስከሚጠበቀው ምርጫ ድረስ በሥልጣን ላይ ይቆያል፡፡ DireTube"} {"text": "GuangDong መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 25 ዋ 48 ዋ ካሬ LED ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በቀረበው መሰረትም ተሣታፊዎች ውይይት አድርገዋል፡፡ ከተነሱት ሀሣቦችም፤ ከግዢ ጋር በተያያዘ የሰነዶች ማጭበርበር መኖር፣ መልዕክቶችን ሆን ብሎ ወደተሣሣተ ተቀባይ ሀገር መላክ፣ የመልዕክት መጉደል፣ ሂሣብን በጊዜው ኦዲት አለማድረግ፣ ሰነዶችን ማጥፋት እና መደበቅ፣ ከግንባታ ጋር በተያያዘ ክፍተቶች መኖር፣ አስፈላጊውን መስፈርት የማያሟሉ ሰራተኞችን መመደብ፣ አለአግባብ ህገወጥ የሆነ ቅጥር ማካሄድ፣ እንዲሁም የተለያዩ ብልሹ አሰራሮች በድርጅት እንደሚታዩ ተሣታፊዎች አንስተዋል፡፡"} {"text": "ከላይ በዜናው ላይ እንደተጠቀሰው ቶቶ የተሰኘው የግብረ ሰዶማውያን ድርጅት ''ላልይበላ (ላሊበላ) እንገናኝ'' በሚል ለመጪው ጥቅምት /2012 ዓም ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ማሰባቸው ከፍተኛ ተቃውሞ እያስተናገደ ነው።ይህ ጉዳይ በጠበቀ የሃይማኖት መሰረት ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያን ኢላማ ያደረገበት ዋና ምክንያት ኢትዮጵያን የመተንኮስ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ተደርቦ አፍሪካ ላይ ያለመ ተግባር ነው። በአፍሪካ ውስጥ ካሉት ሀገሮች ውስጥ በግልፅ ግብረ ሰዶማዊነት በሕግ የታገደባቸው ሀገሮች 33 ደርሰዋል።በመካከለኛው ምስራቅ ደግሞ አስር ሀገሮች በሕግ ግብረ ሰዶማዊነትን መፈፀም በወንጀል እንደሚያስቀጣ ደንግገዋል።በሌላ በኩል የግብረ ሰዶማዊነትን ተግባር አጥብቀው ከሚቃወሙት ሃገራት ውስጥ ሩስያ ተጠቃሽ ነች። ሩስያ በጉዳዩ ላይ ጥብቅ ሕግ ከማውጣቷ በላይ ፕሬዝዳንቱ በተደጋጋሚ ጉዳዩ የምዕራቡ ዓለም ትንኮሳ መሆኑን ጠቅሰዋል።"} {"text": "ከኒውፋውንድላንድ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ እስከ ደቡባዊ ላብራዶር ድረስ ያለውን የቪኪንግ የጉዞ መንገድ 443 ኪ.ሜ ርዝመቱ ሲሆን የቪኪንግስ ብቻ ሳይሆን ባክካ ተወላጆች ናቸው. የቫይኪንግ መንገድ በአብዛኛው ታዋቂ የሆነውን የዩኔስኮ ለዓለም ታሪካዊ ቅርሶች በካናዳ የወንዝ ሞን ብሔራዊ ፓርክ እና ለካንዳ ለላ አንስ ሜፖዝስ ብሔራዊ ታሪካዊ ቦታ ብቻ ነው. ይህ የዱር መናፈሻ መንገድ በ Deer Lake ከኒውፋውንድላንድ ወደ ሴንት አንቶኒዮ የሚዘዋወር ሲሆን ላብራቶሪያውን ከላ አንሴ ክሊሪያ ወደ ኳት ሃርቦር ለማጠናቀቅ የ 1 45 ደቂቃ ታጅቦ መጓዝ ይጠይቃል."} {"text": "መከራ በድንገት የሚመጣ ነገር እንደ ሆነ አድርገን ማሰብ የለብንም። ለአማኝ፥ ሁሉም ነገር በመለኮታዊ ቀጠሮ የሚመጣ ነው። ወደ ሕይወታችን የሚመጡትን መከራዎች በተመለከተ አንድ ሰው ሊይዛቸው የሚችላቸው ሦስት አማራጭ አመለካከቶች ብቻ አሉ። መከራዎቻችን የ«ዕጣ-ፈንታ» ወይም የ«ዕድል» ውጤቶች ከሆኑ፥ ማድረግ የምንችለው ነገር ብቻ ይሆናል። ማንም ሰው ዕጣ-ፈንታን ወይም ዕድልን ሊቆጣጠር አይችልም። በሌላ በኩል ደግሞ ሁሉንም ነገር መቆጣጠር ያለብን እኛው ከሆንን፥ ሁኔታው በተመሳሳይ ደረጃ ተስፋ የሚጣልበት አይሆንም። ዳሩ ግን እግዚአብሔር ሁኔታዎችን የሚቆጣጠር ከሆነና እኛም በእርሱ ከታመንን፥ በእርሱ እርዳታ ሁኔታዎችን ልናሽንፍ እንችላለን።"} {"text": "ሐዋርያው ጴጥሮስ በመጀመሪያ መልእክቱ እንደሚያስተምረው፣ ጌታ ኢየሱስ “በሥጋው ኀጢአታችንን ተሸከመ” (2፥24)፤ “በሥጋ ስለ እኛ መከራ ተቀበለ” (4፥1)፤ “በሥጋ ሞተ” (3፥18)። የዳንነው በሥጋ ሞቱ እንጂ በመንፈስ ሞቱ አይደለም። የዳንነው ጌታ ኢየሱስ በመስቀል ተሰቅሎ፣ ደሙን አፍስሶ፣ በሥጋ በመሞቱ ነው። ጌታችን በሲኦል ውስጥ በመንፈስ ሞቶ፣ ወይም በሲኦል ውስጥ ልጅነቱን አጥቶ አይደለም ያጸደቀን። ኢየሱስ ከአባቱ ጋር አልተለያየም። ጌታችን በመስቀል ላይ ኀጢአታችንን ተሸክሞ አካላዊ እና ስሜታዊ ሥቃይን ተቀብሏል። በእኛ ላይ የነበረው የእግዚአብሔር ቊጣ ተሰምቶታል። ከዚያ ውጭ ግን ከእግዚአብሔር ጋር ተለያይቷል ማለት አንችልም፤ እግዚአብሔር ከእግዚአብሔር ጋር ሊለያይ አይችልምና። ምክንያቱም ኢየሱስ በሥጋ የተገለጠ እግዚአብሔር ነውና እግዚአብሔር ነው። በሰዋዊ ማንነቱ ከእግዚአብሔር ጋር የመለያየት ስሜት ቢኖረው እንኳ፣ በእግዚአብሔር ወልድነቱ ከእግዚአብሔር አብ ጋር ሊለያይ አይችልም ነበር![31]"} {"text": "እንተላለፍሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነኝ ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ እየሄደኩኝ፡፤ ታክሲው በአዲሱ ገበያ አድርጐ መድረሻው አስኮ ነው፡፡ ረዳቱ ደምስሩ እስኪግተረተር ይጠራል፡፡በአዲሱ ገበያ በቀለበት አስኮ እያለ፡፡ ሹፌሩም አንገቱን ወጣ አድርጐ ከጐኑ መጥተው ከሚቆሙ ሌሎች ታክሲዎች ውስጥ በቀለበት አስኮ አዲሱ ገበያም…"} {"text": "መን ከም ህዝቢ ኤርትራ ጽኑዕ መን ከም 🇪🇷ባዴራ ኤርትራ ደም ስውእ መን ከም መንግስቲ ኤርትራ ቅኑዕ ንህዝቢ ዝጸልእ ሕሱር ሰብ ንባዴራ ዝጸልእ ንስውእ ዘየኽብር ርኹስ ሰብ ንመንግስቲ ዝጸልእ ብሕጊ ዘይቅየድ ፈለል ሰብ"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "Tigr 31ግና እዙይ ዝተጽሓፈ ኢየሱስ ንሱ ክርስቶስ ወዲ እግዚኣብሔር ከም ዝኾነ ምእንቲ ኽትኣምኑን ኣሚንኩምውን ብስሙ ናይ ዘለዓለም ሕይወት ምእንቲ ኽትረኽቡን እዩ።"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ""} {"text": "የኦሕዴድን ድርጅታዊ ህልውና ይፈታተናሉ የተባሉት ትምክህትና ጠባብነት፣ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ የተንዛዙ አሠራሮችና ፍትሐዊነት የጎደላቸው አመራሮች በጉባዔው ወቅት መነሳታቸው ታውቋል፡፡ ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦሕዴድ ጉባዔ ማክሰኞ ምሽት ማተሚያ ቤት እስከገባንበት ጊዜ ድረስ ይጠናቀቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነበር፡፡"} {"text": "የፌዴሬሽን ምክር ቤት የትግራይ ክልል ምርጫን በሚመለከት ባሳለፈው ውሳኔ ዙሪያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጸሐፊ ወርቁ አዳሙ ማብራሪያ አቅርበዋል።"} {"text": "አንደኛው ፣ ካይሮ ላይ ስለ ተደገሰው ድግስ ነው። ያ ድግስ ምን እንደሚመስል፣ ደጋሹ ማን እንደሆነ ፣ የግብዣው ቢፌ መቼ እንደሚከፈት፣ ጽሑፉ ወረድ ብሎ ያብራራል።"} {"text": "ካለፉት ሦስት ዓመታት ጀምሮ የኢትዬጵያ መንግስትና የግል ሚዲያዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈቱት የተቀነባበረ የጥላቻ ዘመቻ ብዙዎች የትግራይ ተወላጆች ሕይወታቸውን አጥተዋል፣ ታስረዋል፣ ከሥራ ተባረዋል፣ ለብዙ ዘመናት ከኖሩበት ስፍራ ተፈናቅለዋል፣ ንብረታቸው ተወርሷል፣ ሸቀጣ ሸቀጥ እንዳይገባ መንገዶች ተዘግተዋል፣ በትግራይ የተጀመሩ መሠረት ልማቶች እንዳይሰሩ ተስተጓጉለዋል፣ ኢንቨስተሮች እንዳይገቡ ታግደዋል፣ባጀት ተከልክለዋል ወዘተ፡፡"} {"text": "ኣብቲ ብዛዕባ ኤርትራ ኣመልኪቱ ኣብ ቤት ጽሕፈት ፕረዚደንት ዝተኻየደ ርክብ ኣማኻሪ ፕረዚደንትን ኣምሓዳሪ ዞባ ከሰላን፣ እቲ ዞባ ምስ ኤርትራ ዘለዎ ንግዳዊ፣ ቁጠባዊ፣ ማሕበራውን ዝምድናታት ንሕያሉ ክሰርሕ መምርሒ ከምዝተዋህቦ’ውን ምንጭታት ዜና ካብ ሱዳን ይጠቕሱ።"} {"text": "ልቡም እኔ እንደማስበው ቅንና የህጻን ዓይነት ንጹህ ነው። „የሰይጣን ጆሮ ይደፍንና“ ይላል ጎንደሬ እና ድርጅቱ ቢያጠፋ ወይንም ቢያድጠው እንኳን የእሱ ጥፋት ሊሆን አይገባም ባይ ነኝ። ሰውን ሲቀርብ እራሱን ውስጥ አድርጎ ነውና። … ዘመኑ የሚታመስበት ሴራ … ቅናት … እንቅፋት መፍጠር ተፈጥሮው አይመስለኝም። የጀመረው ነገር ያልተሳካ መስሎ ከታዬው እንኳን በጣም እጅግ በጣም ነው የሚጨነቅ …"} {"text": "ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት በዋናነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ለመንግስት ተሿሚዎችና ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች የመኖሪያና የድርጅት ቤቶችን በማቅረብ መንግስትና ህዝብ የጣለባቸውን ኃላፊነት በብቃት መወጣት እንዲችሉ ምቹ"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": ""} {"text": "ኦባንግ፦አዎ! ለሁሉም ጊዜ አለው። ፍትህ ለጠማቸው ወገኖች በሚቻለው ሁሉ መድረስ ግድ ነው። የሌሎችን ኑሮና ስቃይ መካፈል ሰው የመሆናችን አንዱ መግለጫ ነው።በእውነት፣ በቀጥተኛው መንገድ፣ የተከታዮችን ልብ ሳንሰብር ማገልገል ለማንም የሚተው ሥራ አይደለም፡፡ ሁላችንም ያገባናል። ባገራቸው ጉዳይ ከሚያገባቸው ዜጎች መካከል አንዱ ነኝ።"} {"text": "ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ስለዚህ ኹኔታ ሲናገር፣ “ዮሴፍም [የወንድሞቹን] የክፋታቸውን ወሬ ወደ አባታቸው አመጣ።” (ዘፍ. 37፥2) ይላል። በጮራ ላይ “ዮሴፍ የ17 ዓመት ወጣት በነበረ ጊዜ የአባቱን መንጋዎች ለማሰማራት ከባላና ከዘለፋ ከተወለዱት ወንድሞቹ ጋር ይሄድ ነበር። ማታ ማታ ወደ ቤት ሲመለሱ ዮሴፍ ወንድሞቹ ያደረጉትን መጥፎ ነገር ኹሉ ለአባቱ ይናገር ነበር። ዮሴፍ ምንም እንኳ ያደገ ሰው ቢኾንም በሰው ላይ ማሳበቅናን ገና አልተወም ነበር። . . . ከቤተ ሰቡ እንደ ማዕድን የተቈፈረው ዮሴፍ እነሆ ከመጠን በላይ ስለ ራሱ የሚያስብ፣ ትዕቢተኛና ስለ ሌሎች ሰዎች ጥፋት የሚያወራ ወጣት ነበረ።” ተብሎ የተገለጠውም ይኸው ነው። ከዚህ ቀጥሎ ያለውና “መድሎተ ጽድቅ” ጽሑፋችንን ሚዛን ለማሳጣት ሲል ሊጠቅሰው ያልወደደው ዐረፍተ ነገር እንዲህ ይላል፤ “የእግዚአብሔር እጅ ግን በዮሴፍ ላይ ነበረ። መልካም ዕቅዱን እንዲፈጽም እግዚአብሔር ይህን ጥሬ ዕቃ ወስዶ እንዴት እንደ ለወጠው በሚቀጥለው ክፍል እንመለከታለን።” (ገጽ 20)። እንደ ተባለውም በቀጣዮቹ አንቀጾች ዮሴፍ ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን በመከራ ነጥሮ እንዴት እንደ ወጣ በሰፊው ያብራራል።"} {"text": "(5)አሁንም የምናገረው ሊቃውንቱም ሆነ ቤ/ክርስቲያን ያለ ማህበረቅዱሳን ኖረው ያውቃሉ!!ሀቁ አንድ ነው!! እውነት እንናገር ከተባለ ቤ/ክ በማንም አለመኖር አትጠቀምም!! በሌላ በኩል ይሁን ግዴለም ህልውናን እናነጻጽር ከተባለ ግን እንደ ማህበረቅዱሳን አይነት 10….50….100… ማህበር መመስረት ይቻላል!! ሲኖዶስ ግን አንድ ነው!!"} {"text": "ኢየሱስ ክርስቶስ ሞትን ድል አድርጐ ከተነሳ በኋላ እንኳን በኤማሁስ መንገድ ለተገለጠላቸው ሁለቱ ቀደመዛሙርት ባለማስተዋላቸው ከገሰጻቸው በኋላ ከሙሴና ከነቢያት ሁሉ ጀምሮ ስለ እርሱ በመጻሕፍት ያለውንና የተነገረውን ተርጐሞላቸዋል፡፡ ለሐዋርያትም ቢሆን መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከተፈላቸው፡፡ ሉቃ.24-27፡፡"} {"text": "ብዕለተ ኃሙስ ትምሰል። ብዕለተ ኃሙስ “ለታወፅእ ባሕር ዘቦ መንፈሰ ሕይወት” ምስ በላ፡ ብልቦም ፍሑኽ እናበሉ ዝኸዱ ብእግሮም ዝጎዩ፡ብኽንፎም ዝበሩ ብደመ ነፍስ ሕያዋን ኮይኖም ዝነብሩ ፍጥረታት ተረኽቡ። ካብዚኣቶም በበሪሮም ዝኸዱ ኣለዉ ኣብኡ ዝተረፉ ውን ኣለዉ። እቶም ኣብኡ ዝተረፉ ናይ ጥሙቃን፣ እቶም በሪሮም ዝኸዱ ናይ ዘይጥሙቃን ምሳሌ እዩ። እዝስ “ወባረኮሙ ለክልኤሆሙ በአሐቲ በረኸት” ይብል ኢሉ፥ እቶም ብልቦም ፍሑኽ እናበሉ ዝኸዱ ናይ ሰብአ ዓለም፥ እቶም ብእግሮም ዝጎዩ ናይቶም ካብ ትሩፋት ናብ ትሩፋት ዝጎዩ ናይ ባሕታውያን፥ እቶም በበሪሮም ዝኸዱ ናይቶም ተመስጦ ዘለዎም ናይ ሰማዕታት እዩ። ዕለተ ኃሙስ ናይ ድንግል ማርያም፣ ባሕር ናይ ጥምቀት ምሳሌ እዩ።"} {"text": "ድህሪ ዝተወሰኑ ዓመታት ተሰከምቲ እቲ ቫይረስ ዝኮኑ ሰባት ሚዛኖም ይጎድል። ከምኡውን ብረስኒ፣ናይለይቲ ረሃጽ፣ድኻም፣ናይ ምህባጥ ተጻብኦታት፣ውጽዓት፣ኣብ ኣፎም ዝፍጠር ኢንፌክሽን ናይ ፈንገስ፣ዘቃጽል ጉድዓት ቆርበትን ሄርፐስን ይህሰዩ።ገለ ብዙሃት ሰባት ከዓ ወላ ሃንቲ ምልክት ስለዘየርዕዩ እቲ ርግጸኛ ናይ መፍለጢ መገዲ ምርመራ ኤች.ኣይ.ቪ ምግባር ጥራዩ።"} {"text": "ኢሳያስ ነብይ አብ ትንቢቱ ብርሃና ከንጸባርቕ ከምዘለዎ አቐዲሙ ክነግር እንከሎ ከምዚ ይብል። “እንገራኹም ንጥሙይ ምምቃል፥ ነቶም ዝተሰዱ ድኻታት አብ ቤትኩም ምቕባል፥ ዕሩቕ ምኽዳን” (ኢሳ 58፡710) ይብል። እዚ እቲ ቤተ ክርስትያን ግዙፍ ናይ ምሕረት ስራሕ እትብሎ እዩ። ብ1948 ሕቡራት ሃገር ነዞም ዝጠቀስናዮም መሰረታውያን ናይ ደቅ ሰብ መሰላት ኢሉ አዊጅዎም። መሰረታውያን አድልየት አብ ሕይወት ወዲ ሰብ እዮም። እዚኦም ክግሃሱ እንከለዉ መሰል ወዲሰብ ይግሃስ አሎ ብሰንኩ ኸአ ሰብ አብ ግፍዕን ዓመትን ይነብር። አብ ዓለም ፍትሕን መሰልን ወዲሰብ ክግሃስ እንከሎ ብመጠኑ ርትዒ ይጎድል ጽልኢ ይበዝሕ ኃጢአት ይነግስ።"} {"text": "ለሁለተኛ ግዜ ፍርድ ቤት በቀረበ ማግስት መጀመርያ ተጠሪ ፈረሃን ነበር፡፡ ማንም ባልጠበቀው ሁኔታ የማክሰኞ ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ጠዋት የመጣው ጥሪ ፈረሃንን ጓዙን ጠቅልሎ እንዲወጣ የሚያዝ ነበር፡፡ ፖሊስ ተጨማሪ 28 ቀን ፈረሃን እና ጓደኞቹ ላይ የጠየቀው ፍርድ ቤቱን ታዛዥነት ለማረጋገጥ ነው እንጂ ሌላ ምክንያት አልነበረውም፡፡ ፍርድ ቤቱም ታዛዥነቱን በሚገባ አረጋግጧል፡፡"} {"text": ""} {"text": "… እንደ እኔ እንደ እኔ አሁን የዐማራ ክልል በተቻለው መጠን ከተከዜ ሐይቅ በታች ያሉ ነዋሪዎችን ለጊዜው እንዲጠነቀቁ ቢያደርግ መልካም ነው። ከተቻለ ወደ ከፍታ ቦታዎች ቢያሸሽ። ባህርዳርና ጎንደር የሚልኩትን ሚሳኤል እዚያው ተከዜ ላይ ጥለው በጦርነት አላልቅ ያላቸውን በውኃ ሙላት እንዳይፈጁት ነው ስጋቴ። እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይበቀል ባይ አህያ ከዚህ በላይ ማሰብ አይችልም። እናም ምጥንቃቅ። ሦስቴ ተኩሰው ታርጌቱን ያልመታላቸው ዐቢይ አሕመድ አስተካክላችሁ ተኩሳችሁ አውድሙ እንጂ ብሎ ቀን የሰጣቸው ነው የሚመስለኝ። አቶ ለማ መገርሳና ዶፍተር ዐቢይ አሕመድ የዛሬ ዓመት ይሁን ያለፈው ዓመት ብቻ ከባሕርዳር የሚሳኤል መቃወሚያ አንስተው ወለጋ ላይ ማስተከላቸው ይነገራል። ለዘንድሮ ቀጠሮ ይዘው መሆን አለበት። የሆነች ሴራ ቢጤማ አለች። ሴራ ለሴሪዋም አልበጀ። ብልጥግና ሰምተሻል። አሁን ቀጥሎ የሚተኩሱት 4ተኛው ሮኬት ምን ላይ ያርፍ ይሆን?"} {"text": ""} {"text": "በገጠር መንደር ውስጥ ከፍ ያለ ጎጆ ሠርቶ «በዓለም አንደኛ ቤት» እያለ እድሜውን በሙሉ ሲመካ የኖረን ሰው ሲንጋፖርን አሳይተህ ብታመጣው ቤቱን መናቅ ይጀምራል፡፡ ቤቱ ታንስበታለች፣ ኋላ ቀር ትሆንበታለች፣ ተራ ትሆንበታለች፡፡ እርሱ አላወቀም እንጂ ቤቱኮ እንዲሁ ነበረች፡፡ የተለወጠችው ቤቱ ሳትሆን እርሱ ነው፡፡ ችግሩ ስለ ቤቱ ከሳለው ሥዕል የመጣ እንጂ ከቤቱ አይደለም፡፡"} {"text": "· እግዚአብሔር አምላክ ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን አድራጊ አምላክ መሆኑን ነቢዩ ኤርምያስ በተደጋጋሚ በተለያየ መልኩ ገልጾአል፤ ይህንን አሳብ በምን ዓይነት መልኩ ነው ሕዝቡን ማስረዳት የመረጠው?"} {"text": "የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1ሀ)፣ 33 እና 411(2እና3) 407(1ሀ)ን በመተላለፍና ሥልጣናቸውን ያላግባብ በመጠቀም፣ 13,162,161 ብር በመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንም ኃላፊዎች ተመሳሳይ የወንጀል ሕግ ድንጋጌን በመተላለፍ በድምሩ 20,313,307 ብር ጉዳት በመንግሥት ላይ ማድረሳቸውንም የዓቃቤ ሕግ ክስ ያሳያል፡፡ በሁለቱ ተቋማት በድምሩ ከ74.9 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግሥት ላይ ጉዳት መድረሱን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያብራራል፡፡"} {"text": "ህንድ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት በነበረችበት ጊዜ አንድ የቅየሳ ቡድን የሂማላያስ ተራሮችን ሁሉ ከፍታ መለካት ጀመረ ፡፡ ከፍታውን ከሰሚት XV ከባህር ጠለል በላይ በ 9.000 ሜትር ከፍታ አስልተዋል ፡፡ ይህ በዓለም ላይ ትልቁ ተራራ አደረገው ፡፡ በ 1865 የዚህን የአጎት ልጅ ስም ወደ ኤቭረስት ተቀየሩ ፡፡ ይህ ስም የመጣው አጠቃላይ የሕንድን መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የመለካት ኃላፊነት ከነበረው ከዌልሳዊው ባለሙያ ጆርጅ ኤቨረስት ነው ፡፡ ከዚያን ዓመት ጀምሮ ብዙ ቁጥር ያላቸው መወጣጫዎች በዓለም ላይ ባለው ከፍተኛው ተራራ ላይ እንደረገጡ ለዓለም ለማሳየት ከፍተኛውን ደረጃውን ለመምታት ሞክረዋል ፡፡"} {"text": "ሰልፋ አርባ እረረትሪ 59 አመሪ ጃብ ሕርየት መታን እንሽኽድ ለመለም ብርፍ ዪነሪ ግርጋ ግን፡፡ እና ግርጋ ንሂቲ ቋላዂድ ፈርዕ እክባ ምርቛ ብሊኑኽ ኤርትርያ/ሆደር ስጝድ ዋሳ ሽፍሽፋ ግን።"} {"text": ""} {"text": "ምን ለማለት እንችላለን:: በእጅጉ ማንነታችንን የሚያስረዳ ጽሁፍ ነው:: ሰው ሁል ጊዜ ማጉረምረም የሚወድ ፍጥረት ነው:: አንዳች ነገር ሲጎድለው እራሱንና እግዚአብሄርን ያማርራል:: እውነታው ግን ከዚህ የተለየ መሆኑ ነው:: ቃለ ህይወት ያሰማልን::"} {"text": "በአገራችን ባለው መደበኛ አሰራር በሚፈጠሩ ግጭቶችና በሚፈጸሙ ወንጀሎች ዳኝነት የሚሰጠው አካል በመንግስት የተቋቋመ መደበኛ ፍርድ ቤት ነው። መደበኛ ፍርድ ቤት የተከሰተውን ወንጀል አጣርቶ ጥፋተኛ የሆነን አካል ‹‹አስተማሪ›› ነው የሚለውን ቅጣት ይቀጣል። ለተጎጂ ወገን ካሳ የሚያሰጥ ከሆነም ካሳ ያሰጣል። ይህ የመደበኛ ፍርድ ቤት አሰራር ወደ ግጭት የገቡ አካላት እርቅ ስለመፈጸም ወይም ወደ ፊት ሊከሰት የሚችልን ቂም በቀል ለማስቀረት አቅም የለውም። እርቅ ለማስፈጸም ሆነ ቂም በቀልን ለማስቀረት ባህሪው አይፈቅም። በዚህም ምክንያት ግለሰቦች ጥፋተኛ ተብለው የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው ወይም የተጣለባቸውን ቅጣት ከተቀጡ በኋላ ወደ በቀል የሚገቡበት ሁኔታ የተለመደ ነው።"} {"text": "ወደ ቁልቢ በሚጓዙ የሰላም ባስ አውቶቡሶች ላይ ጉዳት ደረሰ፤ በሰው ህይወት ላይ አደጋ አልደረሰም፤ ጃዋር “ሰላም ባስ ኦሮሚያ ላይ እገዳ ተጥሎበታል ይላል” – ZAGGOLE – ዛጎል"} {"text": "የአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ባዘጋጀው /FIFA Connect Platform/ የመረጃ ቋት ተጫዋቾችንና የክለብ አባላትን መረጃ አያያዝ ስልጠና በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ለፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ለሁለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ስልጠና በትናንትናው እለት 05/06/2011 ዓ/ም ተጠናቀቀ፡፡"} {"text": "ብሩራዊ ኢዮቤል ናጽነት ኤርትራ ንምጽንባል ምድላዋት ኣብ ዝካየደሉ ዘሎ እዋናት ከኣ፣ እቲ መንግስቲ ምጥያስ ሰራዊት፣ ምፍታሕ ናይ ፖለቲካን ናይ ሃማኖትን እሱራት፣ ካልእን ዝኣመሰለ ምምሕያስ ሰብኣዊ መሰላት ንምትግባር ኣብ ክንዲ ዝቐራረብ፣ ‘ኢትዮጵያ ወራር ክትፍጽመልና’ያ፣ ህዝቢ ተጠንቐቕ፣’ ኣብ ዝብል ጎስጓስ ተጸሚዱ ምህላዉ ክፍለጥ ተኻኢሉ ኣሎ።"} {"text": "አምስቱ እጩዎች መሆን ያለባቸው ብፁዕ አቡነ ማትያስ፣ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ፣ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል እና ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ ናቸው የሚለውን ውሳኔ አስመራጭ ኮሚቴው ካሰማ በኋላ አስተያየት የሰጡት እጩ ፓትርያርክ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ “በቀደመው የአበው ገዳማዊ ሥርዓት መሠረት በዕጩነት መግባት አይገባኝም። አባቶቼ ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ እኔን ተዉኝ” ሲሉ ተሰምተዋል፡፡ ይህንን የትህትና ንግግር የተመለከቱ አንዳንድ አባቶች “እንዲህ ያለ ትህትና በዚህ ዘመን ማየታችን የሚደንቅ ነው” በማለት ሲናገሩም ተሰምተዋል፡፡ እጩነቱን በአኮቴት እንዲቀበሉ በቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ግፊት የተደረገባቸው ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በመጨረሻ የአባቶችን ቃል አድምጠው በዝምታ ተቀብለዋል ተብሏል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሌሎቹ እጩ ፓትርያርኮችም ተመሳሳይ ሐሳብ ለማንሳት ቢሞክሩም በቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ግፊት ጉዳዩን ለመቀበል ተገደዋል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ መንግሥት ስልጣን ከያዘ ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ ፕሮፓጋንዳ የሚነዛው ግብርና መር ፖሊሲ ኣለኝ በሚል ነው። ግብርናን ተገን ኣድርገን ነው ወደ ኢንዱስትሪ የምናድገውና ጥርመሳ ውስጥ የምንገባው ይሉናል። በመርህ ደረጀ ብዙ ሰው ይስማማል። በርግጥም በኛ ሁኔታ ግብርና መር የልማት ስትራተጂ ነው የሚያስፈልገን። ታዲያ በተግባር ግብርና መር ማለት ቢያንስ ቢያንስ በዚህ ሩብ ምእተ ዓመት የስልጣን ዘመን በመስኖ ሊለማ የሚችለውን መሬት ጥርግ ኣርጎ መጠቀም ሲቻል ነበር። እስካሁን የለማው ኣምስት በመቶ ኣለመሙላቱ የሚያሳየው ግብርናው ላይ ትኩረት ኣለመደረጉ ነው። ወሎ ውስጥ በመስኖ ሊለማ የሚችል በብዙ ሺህ ሄክታር የሚለካ መሬት እያለ ዝናብ ሲጠፋ ረሀብ ከተፍ ኣለ። በጣም በቂ የሆነ የከርሰ ምድር ውኃ እያለን ያንን እየጎተቱ ኣውጥቶ ኣካባቢን ኣረንጓዴ ማድረግና ቢያንስ ረሀብን ማጥፋት ሲቻል ግብርናው መር መንግሥት ኣልሞከረውም። ውኃ ያዘለ መሬት ላይ ቆመን በውኃ ጥምና በርሀብ አለቅን።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አንድ ሆነው የቅዱስ ሲኖዶሱን መብት እንዳስጠበቁትና ቤተ ክርስቲያኒቱንም ከግለሰብ አገዛዝ እንደታደጓት ሁሉ በአጠቃላይ የሰበካ ጉባኤውና በቅዱስ ሲኖዶሱ ጉባኤ የቀረቡትን በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮችን አንድ ሆነው ለመፍታት በቀጣይ መነሣት አለባቸው፡፡"} {"text": "በዚህም 1ኛ ተጠርጣሪ አቶ ጥላሁን ጌታቸው በበኩሉ በየጊዜው ተጨማሪ ቀጠሮ ሊጠየቅብኝ አይገባም ዋስትና ይፈቀድልኝ ሲል ፍርድ ቤቱን የጠየቀ ሲሆን፥ 2ኛው ተጠርጣሪ አቶ ብርሃኑ ጃፋርም በጠበቃው አማካኝነት ከዚህ በፊት ቦምቡን በማቀበል ምርምራ ሲከናወንበት የነበረ ሲሆን፥ ዛሬ ደግሞ ተጠርጣሪዎቹን አደራጅቷል፣ መልምሏል፣ እንዲሁም አስተባብሮ በራሱ መኪና ተጠርጣሪዎቹን ከእነቦምቡ ከቤታቸው አንስቶ ቦምቡ የፈነዳበት ቦታ ድረስ ሸኝቷል መባሉ አዲስ ጉዳይ ነው ብሏል።"} {"text": "ኤርትራ ናይ ማንም ሃገር ተለኣኣኺት ወይ ኣጀንዳ ኣተግባሪት ኣይትኸውንን እያ ። ኤርትራ ቍጠባዊ ፖሊሲኣ ባዕላ ሓንጺጻ ንረብሓ ህዝባ ትሰርሕ እምበር ካብ ማንም መንግስት ከምዚ ግበሪ ኣይትግበሪ ዝብል መምርሒ ኣይትቕበልን እያ ። ኤርትራ ኣብ ናይ ዝኾነን ትኹን ሃገር ጉዳይ ወተሃደራዊ ጣልቃ ምእታው ኣይትቕበሎን እያ ።"} {"text": "ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ለውጥ “ሕዝባዊ መሠረት እንዳይዝ፣ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ኃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያካሄዱ ናቸው” ሲል የኢሕአዴግ ምክር ቤት አስታውቋል።"} {"text": "Related stories ወርቃማ ድል የተጎናጸፍነው ትልቁን ስዕል ማየት የሚችሉ ፣ ችግሮቻቸውን የመፍታት ልምድ ያላቸው እናትና አባቶች ስላሉን ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ"} {"text": "ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃት በኋላ በእንግሊዝ ሞግዚት አስተዳደር ሥር የቆየችው የኢጣሊያ ሶማሌ ላንድና የእንግሊዝ ሶማሌ ላንድ፤ ሶማሌ በሚል መጠሪያ፣ በ1951 ዓ.ም አንድ አገር ሆና ነፃነቷን አገኘች።እንግሊዞች በኢትዮጵያ፣ በጅቡቲና ኬንያ ውስጥ"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ግብጺ፣ ኣብ ኣፍሪቃን ማእከላይ ምብራቕን ብዕብየቱ ኣብ ቀዳማይ ደረጃ’ዩ ዝስራዕ ዝበለቶ ወትሃደራዊ መዓስከር ተመርቕ ዘላ፣ ኣብ ጎኒ ስዑዲ ዓረብ ብምስላፍ ምስ ቀጠር ኣብ እትስሓሓበሉ ዘላ እዋን’ዩ።"} {"text": "ክፍሉ መሰል ውይይቶችን ከማድረግ ባሻገር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የምልከታ ስራዎችን በየክፍሉ ዳሰሳ በማድረግ በተለይ ከእሣት እና ከደህንነት ጋር በተያያዘ ያሉ ክፍተቶችን በመለየት የማሟላት ስራዎችን እየሰራ ሲሆን ኤች.አይ.ቪ ኤድስን እንዲሁም የሴቶች ጥቃትን በተመለከተ በራሪ ወረቀቶችን በማዘጋጀት የሰራተኛው ግንዛቤ እንዲጨምር እየሰራ እንደሚገኝ ወ/ሮ የምስራች ገልፀዋል፡፡"} {"text": "ሰሞኑን ‹የታሪክ ማስታዎሻ› የሚለውን መጽሐፋቸውን ሳነብ ሰንብቼ ከዚህ ደግሞ ሐውልታቸው ሥር የሚነበብ ትተውልን ሳይ ጊዜ ‹የማይደክማቸው ብርቱ ሰው ናቸው› ብዬ ተገረምኩ፡፡ ‹ደጃዝማች ከበደ ተሰማ ከ1894- 1997፤ የኢትዮጵያዊነት ግዳጆቼን ሁሉ በንጽህና ስለፈጸምኩ ተወድጄ ተከብሬና ታምኜ አልፌያለሁ› ይላል፡፡ መቶ ሦስት አመት መቀመጥ መታደል ነው፡፡ የደጃዝማች ገሞራው በላይ የጥጥ ፍልቃቂ የመሰለ ጥርሱን እያሳዬ የተነሳው ፎቶ ብቻ ነው ያለው፡፡ በአይን የሚገባው በትልቁ የተጻፈው ገሞራው የሚለው ብቻ ነው፡፡ ወደ ውስጥ ገባ ሥል ሀዲስ አለማየሁን አየዋቸው፡፡ ሰብለወንጌልና በዛብህን ‹ጎሓ ጽዮን› ቀብረው ከዚህ ከመንጋው ጋር ሳገናቸው በመገረም ፈገግ አልኩ፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "“አንተ ዘለዓለምህን የኪኒን መአት ስትውጥ፣ የመርፌ መአት ስትጠቀጠቅ ልትኖር ነው እንዴ! በደንብ አድርግህ ስማኝ፣ ምን እንደምታደርግ እኔ እነግርሀለሁ። ስማኝ... እህ ብለህ ስማኝማ፣ ላቱ እንዲህ ተጠለቅልሎ መሬት ሊነካ የደረሰ ሙክት አለ አይደል! እሱን ትገዛና ምንም ሳይሰሰት አጥንቱን በርከት አድርገህ ቀቅለህ፣ እሱን መጠጣት፡፡ እየው፣ እሱን ሁለት… ሦስት ሳምንት ግጥም ብታደርግ… አይደለም በሽታ ብሎ ነገር ባለህበት ድርሽ ሊል፣ ራስህ ላቷን መስለህ ነው የምትወጣው፡፡” በእርግጥ አንዳንድ እንዲህ የሚሉንን ሰዎች፣ ከበግ ነጋዴዎች ጋር የጥቅም ትስስር ሳይኖራቸው አይቀርም ብለን እንደምንጠረጥር ይታወቅልንማ! እናላችሁ... የታመመው ሰው ገና የሀሪ ፖተርን የመሰለው የሙክቱ ትርክት ከአእምሮው ሳይወጣ ሌላኛው መካሪ ይመጣል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ሀዋሳ ከተማ የሚገኙ ከፕሮጀክት እስከ ፕሪሚየር ሊግ ያሉ አሰልጣኞች ለኮረና ቫይረስ ቅድመ መከላከል የሚውል የተለያዩ ለምግብ ግባአትነት የሚውል ቁሳቁሶችን ከራሳቸው እና ከከተማው በጎ ፍቃደኞች ባሰባሰቡት 45ሺ ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ ነው ቁሳቁሱን ያበረከቱት።"} {"text": "Wazemaradio የካፒታል ገበያ ውስጥ የሚሳተፉ ባንኮች የልማት ባንክን ቦንድ ቅድሚ ሰጥተው እንዲገዙ የሚያስገድድ ህግ ለመንግስት ቀረበ - Wazemaradio"} {"text": "በተያያዘ ዜናም 78 ኪሜ የሚረዝመው የዲቾቶ ጋላፊ መገንጠያ ኤሊዳር በልሆ የሲሚንቶ ኮንክሪት መንገድ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ፕሮጀክት በነገው ዕለትም በይፋ ይመረቃል።"} {"text": "በአንድ ወቅት ጠ/ሚ መለስ ለዶ/ር ያዕቆብ ስጋት ለሆነው ሃሳብ ቀጣዩን ምላሽ ሰጥተዋል ‹‹ ወደብ አለመኖሩ ረሃብ አያመጣም፡፡ በጎረቤት ሀገር ወደብ በመጠቀም መስራት ይቻላል፡፡ ያለ ነገር ነው፤ ስለዚህ ኢትዮጽያ ያለ ወደብ ቀረች ብለን የምንቆጭበትና የምናዝንበት ምክንያት የለም፡፡ ወደብ አለመኖሩ አይጎዳንም ፣ ሊጎዳንም አይችልም፡፡ ወደብ በነበረን ግዜ ኢትዮጽያ ድሃ ነበረች ፡፡ አሁን ወደብ የለንም፡፡ ዕድገት ግን እያስመዘገብን ነው ››"} {"text": "ይህ አፍንጫዎን እና አፍዎን ይሸፍናል እንዲሁም በጆሮዎቹ ዙሪያ በሚታጠቁ ተጣጣፊ ማሰሪያዎች ይጠበቃል ፡፡ ለተጨማሪ ማጣሪያ 2 የጨርቅ ንብርብሮች አሉ ፡፡ እነዚህ የቀዶ ጥገና ወይም የአሠራር ጭምብሎች ምትክ አይደሉም እና ኤፍዲኤ አልተጸዱም ፡፡ በቀላሉ ለመተንፈስ ቀላል በሆነ ለስላሳ ፖሊስተር ጨርቅ የተሰራ። እነሱ የሚታጠቡ እና እንደገና ጥቅም ላይ የሚውሉ ናቸው። ግምታዊ መጠን S - 4 ኢንች ቁመት | 7 ስፋት ኤም - 4.5 ኢንች ቁመት | 7.5 ስፋት ኤል - 5 ኢንች ቁመት | 8 ስፋት ኤክስ ኤል - 5.5 ኢንች ቁመት | 8.5 ስፋት"} {"text": "የኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ይህ የቅኝ ግዛት መስፋፋት ማቆም አለበት ፡ይህ ካልተደረገ ኢትዮጵያና ህዝብዋ ወደ ክፉ አደጋ ይወድቃሉ ። የወያኔው ፋሽሽት የማፍያ ጥርቅም በኢትዮጵያ ሕግም በዓለም ሕግም ተገዶ ማቆም ይገባል፡ከዚሁ በፊትም በተስፋፊ ፖሊሲው የወረራቸው ቦታዎች ሁሉ የጎንደር ፤የወሎ፤ የአፋር መመለስ ግዴታው ነው። ወያኔ ህ.ወ.ሓ.ት. የኢትዮጵያ ሉአላዊነት እያፈረሰ የኢትዮጵያ ህዝብ አንድነት እየበጠበጠ ፀረ ሰላም ግፈኛ ፋሽሽት ድርጅት መቀሌ መሽጎ መኖር የለበትም ።"} {"text": "“እንደተመለከትነው ሰባቱ ጨዋታዎች ላይ ብዙ የግብ ማግባት እድሎችን እናባክናለን፡፡ እዚህ ላይ እየሰራን ነው፡፡ አሁን ላለን ጨዋታም ችግሩን ለመቅረፍ ጠንክረን እየሰራን ነው፡፡ በጨዋታው ግቦችን አስቆጥረን አሸንፈን እንወጣለን ብዬ አስባለው፡፡”"} {"text": "በለየለት አንባገነናዊ ሥርዓት ውስጥ ጉልበተኛው እና ፈላጭ ቆራጩ አንድ ግለሰብ ወይም አንድ ቡድን ነው። ያሻውን ያስራል፣ ይገድላል፣ ይዘርፋል፣ ያፈናቅላል፣ ከአገር ያሳድዳል። ሚሊዮኖችን ጸጥ ለጥ አድርጎ እና አሽቆጥቁጦ ይገዛል። በታሪክ እንደታየውም አንድ ጉልበተኛ አንባገነናዊ ሥርዓት ፍርሃትን እና ነፍጥን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ትንሽም ይሁን እንደ ኢትዮጵያ ያለ መቶ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ያለበትን አገር እሱ በፈቀደው መንገድ ይመራል፤ ቀጥ አድርጎ ያስተዳድራል። ሌሎች ጉልበተኞች እስኪፈጠሩ እና አቅሙን እስኪያመነምኑት ድረስ ብቸኛው ጉልበተኛ እሱ ነው።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": ""} {"text": "ደግ ነገር ብትነካችሁ ታስከፋቸዋለች፡፡ መጥፎም ነገር ብታገኛችሁ በእርሷ ይደሰታሉ፡፡ ብትታገሱና ብትጠነቀቁም ተንኮላቸው ምንም አይጎዳችሁም፡፡ አላህ በሚሠሩት ሁሉ (በዕውቀቱ) ከባቢ ነውና፡፡"} {"text": "አጠቃላይ እይታ ፈጣን ዝርዝሮች ሁኔታ አዲስ መነሻ ቦታ Placeይጂያንግ ፣ የቻይና የምርት ስም: - HOLDWIN የመስሪያ ቦታ 57 * 42cm የማሸጊያ መጠን L * W * H: 60 * 51.5 * 58.5cm አቅርቦት ችሎታ-በየወሩ ማሸጊያ እና አቅርቦት አቅርቦት 200 ስብስብ / ስብስቦች ዝርዝሮች ካርቶን ፖርት ኒንግ ..."} {"text": "በቅድሚያ ተጠሪ ጉዳዩ የፍሬ ነገር ክርክር ነው በማለት ያቀረቡትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ተመልክተናል፡፡ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ያለው ክርክር ከማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት ጋር የተያየዘ ሲሆን በዚህ ችሎት ጉዳዩ የቀረበው ጉዳዩ በሕጉ አግባብ ተጣርቶ የተወሰነ መሆን ያለመሆኑንና የማስረጃ አቀራረብ ስርዓትን እንዲሁም የምዝና መርሁን ባገናዘበ መልኩ ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ጭብጥ የፍሬ ነገር ማጣራት ወይም የማስረጃ ምዘና ጉዳይ ባለመሆኑ በዚህ ችሎት የማይታይበት አግባብ ስላላገኘን በዚህ ረገድ የቀረበውን የተጠሪን ተቃውሞ አልተቀበልነውም፡፡"} {"text": "እዚ ሰብ ከኣ ምሕረታብ ስዩም ተመልሶ ዝበሃል ኮይኑ ንዮርሳለም ተወልደብርሃን ዝተባህለት ን3ዓመት ዝኣክል ተጋሲስዋ ከብቀዕ ካብኡ ምስ ሃደመት ከኣ ክሕግዛ ንዝፈተነ ሰብ ማለት ሄርሞን ሃብተሚካእል የፈራርሖን የእስሮን አሎ : ዮርሳለም ኣብ ፖሊስ ኡጋንዳ አብ ኤምባሲ ኤርትራ ኡጋንዳ ከሲሳቶ አላ ::"} {"text": "ፕሮፌሰር መላኩ”አሁን እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በራችንን ለሌሎቹ ከፍተን ከመስጠታችን በፊት መጀመሪያ ከእኛው ውስጥ ለተመረቱ እቃዎች በራችንን እንክፈተው ሌሎቹ ላይ ቀረጥ የምንጥል ከሆነ ከአንድ የአፍሪቃ አገር ወደ ሌላ የአፍሪቃ አገር ስንናገድ እስኪ ያለ ቀረጥ የሚገቡበት ሁኔታ እንፍጠርላቸው፤ ያለ ቀረጥ መግባት ቻሉ ማለት የአፍሪቃ አገሮች ውስጥ ብዙ እቃ ይመረታል ማለት ነው። ብዙ እቃ ተመረተ ማለት ብዙ ሰዎች ሥራ አገኙ ማለት ነው። አንድ ጠንካራ ኢትዮጵያዊ ኩባንያ ካለ፤ ያ ኩባንያ ማምረት እስከቻለ ድረስ 1.2 ቢሊዮን የሚጠጋ ገዢ ሊኖረው ይችላል ማለት ነው።” ሲሉ ፋይዳውን ያስረዳሉ።"} {"text": "የማላውቅህ ወንድሜ Anonymous October 15, 2012 11:06AM ስህተት ከመፈለግ ሊተላለፍ የተፈለገውን መልእክት ለመረዳት መሞከር አይቀልም ፡፡ ከአነጋገርህ እርግጠኛ ሁኜ ልንገርህ አንተ ኦርቶዶክሳዊ አይደለህም እንዴት ብትለኝ አነጋገርህ ይገልፅህአል፡፡ የፊዚክስ ግንዛቤ ከሌለህ ለማግኘት ጣር በተረፈ አንገቱ ጠባብ ከሆነ ማሰሮ ከግማሽ ያለፈም ውሃ ቢኖር ጠልቆ ማውጣት አይቻልም፡፡ ሌላው ‹‹የተጠማውን ቁራ ታሪክ›› የዲያቆን ዳንኤል ፈጠራ አይመስለኝም፡፡ ወንድማችንን ለቀቅ፡፡ ዳኒ አንተን ግን የድንግል ማርያም ልጅ ጥበብን ከትሁት መንፈስ ጋር ደርቦ ደርቦ የስጥህ፡፡"} {"text": "ዋዜማ ራዲዮ- ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው በመስከረም ወር የጋራ የመኖሪያ ቤቶችን ለማስረከብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ርክክቡ ገንዘብ ቆጥበው ዕጣ ደርሷቸው ሲጠባበቁ የነበሩ ዕድለኞችን በተመለከት ውሳኔ ላይ አለመደረሱንም ስምተናል።"} {"text": "ሕጽረት ቋንቋ ናይ እስፌንስካ (svenska) ወይ ድማ፣ ናይ ኢንግሊዝ (engelska) ምስ ዝህልወና ዝኮነ ሰብ የዕሩክትና ወይ ድማ መሓዙትና ክሕግዙና ይክእሉ ኢዮም ኣብ ክንዳና ኮይኖም። ኣብ ክንዳና ኾይኑ ዝሕግዝ ዘሎ ሰብ ጉዳይና ክፈልጦ ኣየድልን እዩ። እንታይ፣ደኣ ቆጸራ ጥራይ ምሓዝ አዩ ዘድሊ። kommunen ድማ ቶርጓሚ ብምቑጻር ክድውሉልና እዮም። እዚ ድማ ከም በዓል ናይ ቑጠባ ሕቶ ኮነ ወይ ድማ ሕቶ ብዛዕባ መውዓሊ ህጻናት ከመኡ፣ውን ቤት ትምህርቲ።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "አዲስ እስረኛ የገባ ካለ ማታ “ተነስ” ይባላል። አዛዡ ካፖው ነው። አዲሱ እስረኛ ይቆማል። እግሩን ገጥሞ፣ እጁን ወደኋላ አድርጎ እንዲቆም የታዘዛል። የእስረኞች ሁሉ ዓይኖች ሁሉ ወደ እርሱ ይፈጣሉ።"} {"text": "እታ ኣብ ሺል እትርከብ፡ ናይ ማእከላይ-ደርጃ ዝኾነት ቤት-ትምህርቲ ሳነርኡድስ፡ ኣብዚ ቐረባ እዋን ዝተመስረተት ኮይና፡ ኣብ ሽወደን ዝበለጸት ቤት-ትምርህቲ ናይ ምዃን መደብ ኣለዋ። ኣብ ማእከል ከተማ ሺል 4 ናይ መባእታን ማእከላይ ደረጃን ኣብያተ-ትምህርታት ይርከባ። ኣብ ዓዲታት ፋገርኦስ፡ ሆግቡዳን ቱሊታን ከኣ ተመሳሳሊ ኣብያተ-ትምህርታት ኣለዋ። ኣብ ከተማ ሺል፡ ናይ ላዕለዋይ-ደርጃ ቤት-ትምህርቲ የለን። መብዛሕትኦም ኣብዚ ከተማ ዝቕመጡ ተመሃሮ እምበኣር ናይ ላዕለዋይ ደረጃ ትምህርቶም ኣብ ከተማ ካርልስታድ ብምኻድ ይመሃሩ።"} {"text": "ዜናው የግንባሩን የሰሜን ጎንደር አስተባባሪን ጠቅሶ እንደዘገበው አባሎቻቸው በሰሜን ጎንደር በተለያዩ አካባቢዎች ለወራት ሲደራጁና ሲያደራጁ ከቆዩ በሁዋላ፣ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ወታደራዊ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። በተለይ ከትናንት ጀምሮ በቃፍታ ሁመራ እና በአከር አካባቢ ከፍተኛ ውጊያ እያካሄደ ነው። ሙሉ ዘገባው የሚከተለው ነው።"} {"text": "ብዙ ሥራ አለብን፡፡ ደስታው ይብቃ፤ ፌሽታውም ልክ ይኑረው፤ እርሱ የኛ ሆኗልና ማንም አይነጥቅብንም፤ አሁን የኛ ስላልሆነው የአፍሪካ ዋንጫ እናስብ፡፡ ታሪክ ላይ መተኛት ብዙ ጊዜ ጎድቶናልና ይብቃን፡፡"} {"text": "ከጊዜ በኋላ ደምን እና ክፍሎቹን ለማቀዝቀዝ አዳዲስ ቴክኒኮች ተገንብተው ነበር ፣ ነገር ግን በዓለም ዙሪያ በሚገኙ በኤምዲኤ ወዳጆች የተበረከቱት አዳዲስ ተቋማት ሰፋ ያሉ ሲሆኑ የደም ማዘዣ ቦታው ደግሞ በማዛ ጎዳና ላይ በሚገኘው ኤምዲኤ ቤት ላይ ጠባብ ሆኗል ፡፡"} {"text": "በድንበር አከባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች በግጦሽ ሳር፣ በኩሬ ዉሃ፣ በጠፈ ከብትና በጥቃቅን ነገሮች ሊጋጩ እንደሚችሉና በአከባቢ ሽማግሌዎችና በጎሳ መሪዎች አማካይነት ሊታረቁ እንደሚችሉ፤ እነዚህ የአገር ሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች ችግሮችን ሲፈቱም እንደነበረ ይታወቃል፡፡ የመሬት ወረራዉና የሰዎች ግድያዉ የኦሮሞን ሕዝብ ቁጥርና የኦሮሚያን የቆዳ ስፋት ለማሳነስ ታቅዶ የተቀመጠዉን እስትራቴጂ ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ይመስላል፡፡ በተለይም በምስራቅ ኦሮሚያ በኩል በሱማሌ ልዩ ኃይል በኦሮሞ ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለዉ ጥቃት እጅጉን ያሳስበናል፡፡"} {"text": "የዛሬው ወንጌል እንደሚያሳየው ኢየሱስ “ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ በርግብ አማሳል በእርሱ ላይ ሲወርድ ታየ” ይለናል (ማርቆስ 1፡10)። ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ ሲንቀሳቀስ የነበረው መንፈስ ቅዱስ፣ ሙሴንና ህዝቡን በበረሃ መምርት ጀምሮ የነበረው መንፈስ ቅዱስ፣ አሁን በዓለም ላይ ያለውን ተልዕኮውን ለመፈፀም ብርታት እንዲሰጠው በኢየሱስ ላይ ሙሉ በሙሉ ሲወርድ እናያለን። መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ ጥምቀትን የፈጠረ እና የጥምቀታችንም ፈጣሪ ነው። እውነትን እንድንመለከት ዓይኖቻችንን የሚከፍትልን መንፈስ ቅዱስ ነው፣ ህይወታችን ፍቅር መስጠት እንዳለባት እንዲሰማት የሚያደርገው መንፈስ ቅዱስ ነው። ይህ እግዚኣብሔር አባታችን በጥምቀታችን ቀን ለእያንዳዳችን የሰጠነ የጸጋ ስጦታ ነው። እግዚኣብሔር የሚደርግልንን ርኅራኄ ተቀብለን ለሌሎች ይህንን ርኅራኄ ማሳየት እንድንችል የሚያደርገው ይሄው መፈስ ቅዱስ ነው። አሁንም \"አንተ የእኔ ልጅ ነህ\" የሚለውን የፈጣሪን የአብ ቃል እንድነሰማ የሚያደርገን እና የሚገልጽልን መንፈስ ቅዱስ ነው።"} {"text": "በኢትዩጵያ በጉዲፈቻ የሚሸጡ ልጆች ቁጥር መጨመሩን የአንድሪው ጂኦጊጋን፣ ጥናቶች ያረጋግጣሉ በ2002 እኤአ 262 የነበረ ሲሆን በአምስት አመታት ግዜ ውስጥ አስር እጥፍ ጨምሮ በ2007"} {"text": "የአገራችን ቱሪዝም ብዙ ይባልለታል። በዘርፉ የተሰማሩ ሙያተኞች በጥናት አገኘነው ያሉትን ብዙ ነገር ይላሉ። ነገር ግን አዲስ ነገር አይደለም። ለአገሪቱ ወሳኝ ኢንዱስትሪ መሆኑን ለማወቅ ብዙ ጥናትና ምርምር አያስፈልገውም። ይሁን እንጂ የሚባልለትን ያህል ኢንዱስትሪው እንዲያድግ፣ የሚፈለገውን ያህል ገቢ ለአገሪቱ እንዲያመጣ ስራ ተሰርቷል ወይ ስንል፣ አሁንም ጉዳዩ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ይገባል።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "የአማራ ጠላቶች ፍጹማን ናቸዉ:: ነዓምን ዘለቀ በብዙ ሽህ የአማራን ህዝብ እየጨረሰ ያለዉን አቢይን ሳይከስ ደካማዎቹን እና ምን ሀጢያት ያልሰሩትን የአማራ ድርጅቶች የችግሩ ምንጭ አድርጎ ያብራራል::ኢዜማም በትናንትናዉ መግለጫዉ ያድረገዉ ይሄንኑ ነዉ::"} {"text": "የአደባባይ ምሁሩ መስፍን ወ/ማርያም የተዋጣላቸው ጸሐፊ ናቸው፤ ገጣሚ፣ መምሕር፣ የሠብዓዊ መብት ተሟጋች እና ፖለቲከኛነታቸው ጎልቶ ይጠቀሳል፡፡ በመንፈሳዊ ትምሕርት ዲቁና፣ በዓለማዊው ዶክትሬት ደርበዋል፤ በምርምር ሥራቸው የፕሮፌሰርነት ማዕረግ አግኝተዋል፡፡ ከ15 በላይ መጽሐፍትን ለንባብ አብቅተዋል፡፡ ፍትሕና እኩልነት ይሰፍን ዘንድ ላደረጉት አስተዋጽኦ የአውሮፓ ሕብረት የሳካሮቭ አዋርድ የ2016 ዕጩ ነበሩ፡፡"} {"text": "እዞም ዝበዝሑ ኤርትራውያን ዝኾኑ 6,500 ስደተኛታት፣ ካብ ዕስራ ኣብ ዝበዝሓ ብቕዓት ዘይብለን ነኣሽቱ ጀላቡ ተጻዒኖም ካብ ሊብያ ኣብ ዝተበገሱሉ 20 ኪሎሜተር ድሕሪ ምኻዶም’ዩ እቲ ሓደጋ ከጋጥሞም ጀሚሩ።"} {"text": "የምዕራብ ሸዋ ዞን የፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጌታቸው ኩምሳ ደግሞ፤ ”የሟቾችን ማንነት፣ በማን እና በምን አይነት ሁኔታ እንደተገደሉ እየተጣራ ነው። ከሟቾቹ መካከል ጭንቅላታቸውን የተመቱ ሲኖሩ፤ ሆዱን የተመታና ኦፕሬሽን ክፍል ደርሶ ብዙ ደም በመፍሰሱ የሞተም አለ” ብለዋል።"} {"text": "“ከዚህ ቀጥሎ የታተመው ራሳቸው ያረቀቁት የሕይወት ታሪካቸው የተገኘው ከቤተሰቦቻቸው ሲሆን የሕይወት አመራራቸውን በቅርብ ሆነው የተከታተሉ ቤተሰቦቻቸው የጻፉት መግቢያ ጽሑፍ አብሮ ቀርቧል።”"} {"text": "ናይ ዘርኣዊ ፍትሒ መፅናዕቲ ንምፍላጥን ከም ፎከስ ግሩፕን ኣብ ልዕሊ 10 ዝኾኑ ናይ ቡና ስተዩ ኮማዊ ትካላት ዝኣመሰሉ ፎከስድ ኣውትሪች ንምክያድ ምስ 40 ዝኣኽሉ ኮማዊ ትካላት ተጣሚርና ኢና"} {"text": "ገዢውን መደብ አምባገነኑን እነሱ ደፍረው በማስፈራራታቸው ብቻ ትናንሾቹን – የሚመጣባቸውን ሳያዩ- „በርቱ“ የሚሉ ተበራክተዋል። ጥቂቶቹ ትናንሽ አምባገነኖች መጪውን ዕድሉን ለመጠቀም በመሰባሰብና በመደራጀት ላይ ይገኛሉ። „…እኔ እሻላለሁ። እኔ አውቅልኻለሁ። ይህን ልበስ። ይህን ቅመስ። ያን ተው። መገንጠል ከፈለግ እኔን ተከተል። ….ጊዜው ዘንድሮ የእኛ ነው !“ ባዩ ብዙ ነው።"} {"text": "ተከሳሹ ከላይ በ47ኛው ክስ ላይ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ እንዲሁም ሁኔታ ከቀረጥና ታክስ ነፃ መብት ገብቶ ለግል ተጠቃሚ በተላለፈው ሲሚንቶ መክፈል የነበረበትን ብር 1,490,103.97 /አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ዘጠና ሺህ አንድ መቶ ሰላሳ ሶስት ብር ዘጠና ሰባት ሳንቲም/ የገቢ ግብር ባለመክፈሉ በፈፀመው አሳሳች መረጃ ማቅረብ ወንጀል ተከሷል።"} {"text": "በዚህ መነሻ ጣቢያውን የ24ሰዓት የዜና ጣቢያ ለማድረግ ጥናት መጀመሩና ጥናቱ ሲጠናቀቅም ዶክተር ነገረ ሌንጮ ለሚመሩት ቦርድ ቀርቦ እንደሚጸድቅ እኚሁ የጣቢያው ባልደረባ ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡ ዋናው ኢቴቪ/ኢቢሲ በአገር ቤትና በዓለማቀፍ ቋንቋዎች ያስተላልፋቸው የነበሩ ፕሮግራሞችን ጨምሮ ዜና ነክ ያልሆኑ የመዝናኛ ዝግጅቶቹን ሙሉ በሙሉ በማጠፍ ወደ ኢቢሲ-3 ለማዘዋወር ሐሳቡ መኖሩም ተመልክቷል፡፡ ኢቢሲ-3 እሑድ መዝናኛን ጨምሮ ሁሉም የማኅበራዊና የስፖርት ዝግጅቶችን እንዲያስተላልፍ ዉጥን ተይዞለታል፡፡"} {"text": "ከላይ በዝርዝር በቀረቡት ነጥቦች /በአብዛኛው የተጠቀሱ ነጥቦች/ መሰረት ከአዲስ አበባ ባህላዊ የቱሪስት መስህቦች አኳያ በመጀመሪያ ደረጃ መፍትሄ የሚያሻቸው ጉዳዮች/ከፍተቶች የመስህቦች ተሟልቶ አለመጠቀስና ዝርዝር መግለጫዎች አለመቅረባቸው ናቸው፡፡ በምሳሌነት የተጠቀሱት የብሔር ብሔረሰቦች የተለያዩ ልማዶች ወጉችና ባህሎች የሚያስተዋውቅ ጠለቅ ያለ ማብራሪያ፣ ስለ ኢትዮጽያ ካላንደር ታሪካዊ ሁኔታ፣የየብሄረሰቦቹ ባህላዊ እሴቶችን የሚገልጹ ባህላዊ ትውፊቶች ስርኣቶች ቅርሶች ጌጣጌጦች ባህላዊ እቃዎች፣ታዋቂ የባህል ምግብ ቤቶች ናቸው፡፡ ስለዚህ እነዚህንና ሌሎችንም ጉዳዮች በመጽሐፉ ቀጣይ የሕትመት ሥራ በማካተት ከፍተኛ የማሻሻያ ሥራዎች እንደሚያስፈልጉ አብዛኛዎቹ አስተያየቶች ጠቁመዋል፡፡"} {"text": "54. የነብስ አባትዎ ከሆኑ እኚህ ቄስ ቁጭ ብለው ይደሩ ከእኛ ጋር መጅሊስ መውደድስ አትወዱም ጳጳስና ቄስ ግን ለአጼ ምኒልክ እንዲላቸው ደስ ሰው ዝም ብሎ ያድራል እንኳን ሊደግስ::"} {"text": "ይህ ነፃነት በማልታ ጣቢያዎች በቁማር ማሽኖች ፣ በሩሌት እና በካርድ ጨዋታዎች ከሌላው ከሌላው የበለጠ ለምን እንደሆነ ያብራራል ፡፡ አማተር ኮምፒተርዎን ሳይለቁ በገንዘብ ይጫወታሉ ፣ ደስተኞች ይሆናሉ ፡፡ በማልታ በሕጋዊ ፣ በምቾት እና በደህና ዋስትና ተሰጥቷል ፡፡"} {"text": "ሓይልታት ምክልኻል ኤርትራ ኣብዚ ውግእዚ ብምስታፉን ብዝስዕቦ ጉድኣትን ብዙሓት ኣደታት ክሓዝናን ብዙሓት ቆልዑት ክዝኽትሙን ምዃኖም ርዱእ እዩ። ድሮኳ ኣብ ትግራይ ኣብ ዝተኻየደ ውግእ ኣስማት እንዳጸራሕካ፡ ክንድዚ ተሰዊኦም፡ ተወጊኦምን ተማሪኾምን ዝብል ወረ ኣብ ኤርትራዊ መድረኻት ልሙድ ኮይኑ ኣሎ። ስለዚ እተን ቅድም ደቀን ኣብ ሃገሮም ህዝባዊ ሕድሮም ንምዕዋት ስለ ዝተሰውኡ፡ ሞቶም ሰሚዐን ክነሰን መሪር ሓዘነን ውሒጠን ጸጉሪ ርእሰን ደርሚመን ገጥ ዝበላ ኤርትራውያን ኣደታት፡ ሕጂ ኣብ ትግራይ ኣብ ዘይጉዳዮም ኣትዮም ደቀን ክመቱ እንከለዉ ከምዘየጽቅጣ ርዱእ እዩ። ኣብ ርእስቲ ከም ወለዲ ዝስመዐን ሓዘን፡ ቁጠዐ ኣደታት ሶማልያ እውን ተወሲኽዎ፡ ”ስለምንታይ ደቅና ኣብዘይጉዳዮም ኣትዮም ንሳቶም ይሃልቁ፡ ስድራኦም ንሓዝንን ደቆም ይዝኽትሙን?” ዝብል ድምጸን ከስምዓ እዋኑ እዩ። እዚ ነዴታት ጥራይ ዝተርፍ ዘይኮነ፡ ሰራዊት ኤርትራ እውን መድሕን ህዝቡ ምዃኑ ተገንዚቡ “እምቢ ንውግእ ኣብ ዘይጉዳይካን ኢድ ኣእታውነትን” ክብል፣ መላእ ህዝቢ እውን ስግኣትን ዘይሓላፍነታዊ ዕጽዋን ጉጅለ ህግደፍን ሰይሩ፡ ንድሕነቱን ድሕነት ደቁን ክለዓል ይግበኦ።"} {"text": "ከመድረኩ እንደ ወረድኩ የሰዎቹን ስም፥ ስልክ ቁጥርና የመጡበትን ዩኒቨርሲቲ መመዝገብ ጀመርኩ። ሁሉም ስማቸውን ለማስመዝገብ ከብበውኛል። እኔም አቀርቅሬ እየመዘገብኩ ሳለ አንድ ከዚህ ቀደም የማውቀው ስም ተነገረኝ። ቀና ብዬ ስመለከት መቐለ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ድግሪ አብሮኝ የተማረ የሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ መምህር ነው። “እንዴ… አንተ መድረክ ላይ ነበርክ እንዴ?” ስለው “አልነበርኩም! ግን በቃ መዝግበኝ! አብረን ቻይና እንሂድ?” አለኝ። ከጠ/ሚኒስትሩ በተጨማሪ ፕሮቶኮሉም “ስዩም…ከ15 እንዳይበልጥ” ብሎ አስጠንቅቆኛል። በቀድሞ የትምህርት ቤት ጓደኛዬ ተግባር ተበሳጨሁና “ትቀልዳለህ እንዴ!?” ብዬ ስሙን ሰረዝኩት።"} {"text": "በዚህ ሁሉ ውስጥ ተጨማሪዎችም አሉ ፡፡ በካሲኖዎች ቁጥር መቀነስ በቁማር የሚሰቃዩትን ቁጥር ቀንሷል ፡፡ ወደ የቁማር ግብር እና የጉምሩክ ክፍል ባለቤቶች የተላኩ ሰዎች ዝርዝር። በጣም የሚያስደስት ነገር ማንም አያስገድደዎትም አይጨምርም - በጥብቅ በፈቃደኝነት እና በአጫዋቹ ፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ ነው ፡፡ ከባንኮች ዝርዝር ጋር መሥራት ፣ ከመጠን በላይ ቁማርተኞች ሂሳቦች ላይ የገንዘብ መከታተያ እንቅስቃሴዎች እና አበዳሪዎች ሊሆኑ ባለመቻላቸው ፡፡"} {"text": "ከፖለቲካ ዳራው ባሻገርም መለያየት በሰፈነበት ጊዜ አንድነትን፤ ጥላቻ ባንዣበበበት ስርዓት ፍቅርን፤ ቂምና ኩርፊያ በተንሰራፋበት ወቅት ይቅር-ባይነትን፤ርኩሰት በበዛበት ማህበረሰብ ቅድስናን መስበክና ማስተማርም አርበኝነት ነው፡፡ አርበኝነት ትርጉሙ ሰፊ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "1ኛው ምክንያት ዐፄ ምኒልክ ሠራዊታቸው በጦርነቱ ምክንያት በሙትና ቁስለኛ ተጎድቶ ስለነበር፣ ስንቅና ትጥቅም አሟጦ ጨርሶ ከአካባቢው ሕዝብ በግዥ እንኳን ቢፈለግም የአካባቢው ሕዝብ ተንኮል በማሰቡ የሚላስ የሚቀመስ ሊገኝ ባለመቻሉ እንዲህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ ገፍተው ቀጥለው ቢሆን ኖሮ ጭራሹኑ ተሸንፈው መላ ኢትዮጵያ ለቅኝ ግዛት ልትዳረግ በመሆኑ ሌላ ጊዜ ተመልሰው ኃይላቸውን በሚገባ አጠናክረውና አደራጅተው ለመመለስ በማሰብ እስከዚያው ድረስ ግን ወራሪውን ኃይል ባለበት ተወስኖ እንዲቆይ፣ የሚወጣም ከሆነ ለኢትዮጵያ አስረክቦ እንዲወጣ የሚያስገድድ ውል በማስፈረም፣ ከስምምነቱ ውጭ ወራሪው ኃይል ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ቢያደርግ ስምምነቱ ፈራሽ እንደሚሆን ግዴታ በማስገባት ኃይል ገንብተው ለመመለስ የሚያስችላቸውን ጊዜ ለማግኘት የሚያስችል እጅግ ብልህነት የተሞላበት ውል ወራሪውን አስፈርመው መቆየት ነባራዊው ሁኔታ አስገድዷቸው ስለነበረ ሲሆን፡፡"} {"text": "የአዳማ ከተማ ክለብን ከመቀላቀሉ በፊት በግብ ጠባቂነት ለወሊሶ ከተማ እና ለአዲስ አበባ ከተማ ለመጫወት የቻለው እና በሐዋሳ ዩንቨርስቲም ትምህርቱን ሊማር የቻለው ዳንኤል ተሾመ ስለ ግብ ጠባቂነቱ፣ ስለ ቡድናቸው እና በሌሎች ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ለሀትሪክ ስፖርት ድረ-ገፅ አስተያየቱን ሰጥቷል።"} {"text": "ከ60 በላይ የምርምር ሥራዎቻቸውን በዓለም አቀፍ የምርምር ጆርናሎች ያሳተሙት እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነ ብርሃን በሀገራቸው ከ80 ሺህ በላይ ወገኖቻቸውን የዓይን ሞራ ግርዶሽ እንዲሠራላቸው በማድረግ ብርሃናቸውን መልሰዋል፡፡"} {"text": "የቀድሞዋ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ቀዳማዊት እመቤት ሂላሪ ክሊንተን “ስቴት ኦፍ ቴረር” የሚል ርዕስ የሰጡትን የመጀመሪያቸውን የልቦለድ መጽሐፍ በቅርቡ ለህትመት እንደሚያበቁ መነገሩን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በመጪው ጥቅምት ወር መጀመሪያ\t"} {"text": "የዚህ አጭር ጽሑፍ ዓላማ የሲቪል አቪዬሽን ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማና የፌዴራል ፖሊስ የእስር ዕርምጃ ተከትሎ በተለያዩ ሚዲያዎች በመንግሥት በኩል በተወሰዱት ዕርምጃዎች ዙሪያ እየቀረቡ ያሉ ሕግ ነክ አስተያየቶች ውይይቶች፣ ሰሞነኛ ክርክሮችንና ተያያዥ ነጥቦች መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ ውስጥ የመንግሥት ሠራተኞች ሕጋዊ የሥራ ማቆም መብት የሕግ ወሰን እስከ የት ድረስ ነው? የሚለውን ጥያቄ ከሕገ መንግሥት መሠረታዊ መርሆች አንፃር በመመልከት በመብቱ አፈጻጸም ላይ የሚነሱ አንዳንድ የሕግ ጉዳዮችን በአጠቃላይ በአገሪቱ የተለያዩ የአሠሪና ሠራተኛ መብትና ግዴታዎችን አስመልክቶ በፌዴራል መንግሥት በኩል ከወጡ ሕጎች አንፃር በመጠኑ መዳሰስ ነው፡፡ የሥራ ማቆም መብት ጽንሰ ሐሳብና…"} {"text": "በመላው አጽናፈ ዓለም በቢሊዮን የሚቆጠሩ ኮከቦች እንዳሉ እናውቃለን። ሆኖም ፣ የተወሰኑት በመባል የሚታወቁ አሉ ድርብ ኮከቦች. የመጀመሪያው በ 1617 እ.ኤ.አ. በነኔቶቶ ካስቴሊ የተገኘው እሱ ደቀ መዝሙር ነበር ጋሊልዮ እና የእነዚህን ከዋክብት ዓይነቶች አገኘ ወደ ቴሌቪዥኑ ወደ የከዋክብት (ኮከቦች) በመጠቆሙ ታላቁ ድብ በመንግሥተ ሰማይ ውስጥ በጣም የተጠጋ ቢመስልም በአካል አንድ አይደሉም ፡፡ የተባሉ ኮከቦች አልኮር እና ሚዛር ናቸው ፡፡"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ በጋራ እያደረጉት ባለው ሁለተኛ ቀን ጉብኝታቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል።"} {"text": "ያሉት ሰዎች ደግመው ላይመጡ ይችላሉ፡፡ አንዳንዶችም ማሞ ሲወለድ እንደማይመጡ እያወቁት የሚዘፍኑት ዘፈን ነው፡፡ ‹የዛሬ ዓመት የእንትናዬ አባት› መሆን ለሁሉ ያልተሰጠ መሆኑን የሚናገርም የለም፡፡ ይኼ ያልተነገራቸው የዋሐንም ናቸው ልጅ የለም ብለው የሚፋቱት፡፡"} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": "More in this category: « ለብቻዬ ስንጥር ከምሆን ከሀገር ጋር እርፍ ልሁን\t“አንተም እሳት ነበርክ እሳት አዘዘብህ እንደ ገና ዳቦ እሳት ነደደብህ” »"} {"text": "ደግሞ ልታመጣው የነበረውን መድኃኒት አልያዘችም።በዊልቸር እየገፋች ወደ ፎቅ ሰናመራ ነው፣የሰማችውን ነገር የነገረችኝ።እኔንም ገርሞኛል።እንዴት?ሊቀመንበር መንግስቱ?! አንድ ቀልድ ያማረው ሰው በስሜታችን ሊጫወት ያሴረ መሰለኝ።"} {"text": ""} {"text": "በ HP Lovecraft በ Cthulhu አፈታሪኮች ተመስጦ እና የቱቱዋ ጥሪ፣ እነዚህ የጥራጥሬ ዘይቤ የጆሮ ጌጦች ‹Cthulhu› ን በባስ እፎይታ ውስጥ ምስል ያሳያሉ ፡፡ Cthulhu ክፍል ሰው, ክፍል ዘንዶ እና ክፍል ኦክቶፐስ ተብሎ ተገል isል."} {"text": "ኣብ ቀረባ ብሞት ንዝተፈለዩ ኣቶ ኣለማዮህ ኣቶምሳ ዝትክኦም መን ይኸውን ዝብል ካብ ዝተፈላለየ ኣንፈት ይቐርቡ ዝነበሩ ግምታት መልሲ ረኺቡ’ሎ።ሹመት ኣቶ ሙኽታር ካብ ታሕቲ ንላዕሊ ከይኮነስ ካብ ላዕሊ ንታሕቲ ይመስል።"} {"text": "እ.ኤ.አ ከሰኔ 2005 ጀምሮ እና በተከታታይ በነበሩት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ባለው አገዛዝ እና ስሙ በዓለም አቀፍ የአሸባሪዎች የመረጃ ቋት ስም ዝርዝር ውስጥ ተመዝግቦ በሚገኘው በህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብብስ (ዘ-ህወሀት) ቅጥር ነብሰ ገዳዮች ምንም ዓይነት የጦር መሳሪያ ያልታጠቁ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ዜጎች በጠራራ ጸሐይ እንደ አውሬ እየታደኑ አሰቃቂ በሆነ መልኩ በጥይት እየተደበደቡ እንዲገደሉ ሲደረግ 30 ሺ የሚሆኑት ሰላማዊ ዜጎች ደግሞ በማጎሪያው እስር ቤት እየታጎሩ በመጥፎ የእስር ቤት አያያዝ እንዲሰቃዩ እና እንዲማቅቁ ተደርገዋል፡፡"} {"text": "እርሱም ሆነ ሌሎች የታሰሩ ወገኖች ዋጋ የከፈሉት በፍትህ እጦት እንደመሆኑ ህዝቡም ሆነ መንግሥት የሚገባውን ከለላ ሊያደርግላቸው እንዲሁም ካሳ ሊከፈላቸው እንደሚገባ አስታውቋል።"} {"text": "እዞም ዓረብ ክምስሉ መቸም ገለ እዮም “ኸልጠት ኣልሻጥር ብል ዓሸራ” ድዮም ዝብሉ ? ኣንታ ተስፋ እዚ ኹሉ መንፍዓትካስ- እንታይ ኢኻ ኣብ’ቲ ደቀቅቲ ጉዳያት ከም ሰይ ቸንቶ ጸጸር ረጊጻ ሓፍ ዞቅ ትብል ትኸውን ዘለኻ ? ንዓ ግዲ የብልካን ናብ ልብኻ ተመለስ :: እስከ በል ኣምባገንን ኣየድልየናን እዩ እንተበልናስ ናይ ስራሕ ምምቅቃል ይሃሉ ማለትና እምበር : ንሓንቲ ስራህ ብሓደ ክኢላ ትስራሕ ኩልና ኣብኣ ንዕጎግ ማለት ድዩ ?"} {"text": "ደቡብ አፍሪካ በስደት እያለሁ ዱባይ እና ኩዬት ከሚኖሩ ሴቶች ጋር ግንኙነት ጀመርኩ ዱባይ ላለችዉ ካምፓኒ እንዳለኝ ዋሽታት አወቀችብኝ የኩዬቷ ግን ሀገሬ ስገባ ልታገባኝ ለቤተሰብ ሁሉ ነግራ እርስዎ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ?"} {"text": "ተጠቅላዮን ሚኒስትር አብይ አብይ እያላችሁ ነገሮችን የምታራግቡ አርፋችሁ ተቀመጡ። እሱ ወደ ፊት ተጠቅላይ ተብሎ ከመጣ ወዲህ ህዝቡ በብዛት እየተፈናቀሉና እየተገደሉበት ባለበት ሁኔታ ይሄ ሁላ ጫጫታ ለምን ??????????????????????????? በእኔ በኩል በዚህ አምሳ ቀናቶች ስላደረገው ነገሮች የሰጠሁት ግሬድ ዲ ማይነስ ነው።ፈጽሞ እየሰራ ያለው ለባንዳዎች ብቻ ነው በአሁኑ ሰአት።"} {"text": "እዚአ ዘበይቲ አብነት ናይ ኩሎም እቶም ከመይ ኢሉም ንኢየሱስ ዝአምኑ እያ። መጀመርያ ከም አይሁዳዊ ድሕሪኡ ከም ነብይ ድሕሪኡ ከም መስሕ ድሕሪኡ ከም መድኃኒ ዓለም። ንሳ ካብቶም መጀመርታ መሰኻኽር አብ ወንጌል ዮውሓንስ ንኻልኦት አብ ኢየሱስ ዝመርሐት እያ። ዝሓለፈ ሕይወታ ልእኽቲ ጽቡቕ ወረ ክትከውን አይከልአን። ክትነግሮ ዘለዋ ታሪኽ ኩሉ ጊዜ አልአ። ድሕሪ ነውሕ ጊዜ ነቲ ሓቀኛ ሰብ ረኺባ።"} {"text": "የ Right Care, Right Now ፕሮግራም ግቦች የህሙማንን የጤንነት ሁኔታ እንዲሻሻል ማድረግ እና የዲሲ የእሳት እና ኢ/ኤም/ኤስ መምሪያ(FEMS) ሀብቶችን ሕይወታቸውን አደጋ ላይ የሚጥል ጉዳትና ሕመም ላለባቸው ሕመምተኞች እንዲውል መጠበቅ ነው፡፡ ይህ በተጨናነቁ የሀኪም ቤቶች የድንገተኛ ክፍል ነፃ የሆኑ አልጋዎችን በጣም የታመሙ የድንገተኛ ታካሚዎች እንዲጠቀመባቸው ማዘጋጀትን ይጨምራል፡፡ መስተዳደሩ በሀገሪቱ ውስጥ ካሉት በላይ ከፍተኛ የሆነ የ EMS ጥሪዎች አሉበት፡፡ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው አስቸኳይ ያልሆኑ የድንገተኛ ጥሪዎቻችን ለድንገተኛ ጊዜ ክፍል ውስጥ ያሉ ግብአቶቻችን ሁሉ ያሟጥጣሉ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከክፋት እስከ ቅንነት በታክሲዎች ውስጥ የሁለቱም ጥግ ይታያል፡፡ የፊቱን እና አንደኛውን የጋቢና ወንበር አጥፎ ከኋላ ተጠጋግታችሁ ተቀመጡ ከሚለው ሹፌር ሙዚቃ ከፍቶ እባክህ ስልክ ላውራ አንዴ ትቀንሰው ስትሉት ይህ ታክሲ እንጂ ቴሌ ንተር አይደለም እስከሚለው እና የጐማው መተኛት የነዳጁ ማለቅ ሰው ሲጭን እስከሚታየው…"} {"text": "የኢትዮጵያ ህዝብ አስተዋይ እንደሆነ ሁሉ ስንዴውን ከእንክርዳድ ለይቶ መፍረድ አለበት ብዬ አስባለሁ፡፡ ፍጹምነትን ከመሪዎች መጠበቅ የዋህነት ብቻ ሳይሆን እኛንም የሚገመግም ጥያቄ ይሆናልና በቅን ልቦና ሁሉን መመልከት አለብን እላለሁ፡፡"} {"text": "ሰበር ዜና - ግብፅ እና ሱዳን እርስ በርስ የመደጋገፍ ወታደራዊ ውል ዛሬ ተፈራረሙ።የአፍሪካ ቀንድን እና ቀይባሕርን ለመጠበቅ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ወደ የጋራ ወታደራዊ፣ምጣኔ ሃብታዊ እና የውጪ ፖሊሲ ውል ማሳደግ ይገባቸዋል።"} {"text": "ነዘን ኣብ ጉዕዞ ስደተን ምስ 10 ብጾተን ዝሞታ ሰለስተ ኣሕዋት ኤርትራውያን ንምዝካር’ውን ብ 3 ጥሪ 2015 ኣብ ኣመሪካ ሎስ ኣንጀሎስ ፍሉይ መደብ ከምዝተኻየደ ን ዳይረክተር ሓልዮት ሰብኣዊ መሰላት ኤርትራ ወይዘሮ ኤልሳ ጭሩም ኣብቲ ኣጋጣሚ መልእኽቲ ምትሕልላፋን ተፈሊጡ።"} {"text": "አቶ ሙሉብርሃን እንደሚሉት፤ የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ክልል ሀብት እየዘረፉ ነው ሴቶችን እየደፈሩ ነው በሚል የሚሰራጨው የተሳሳተ መረጃ መሬት ላይ ያለውን ሀቅ አያሳይም።"} {"text": "ኣብቲ ክልል ምስ ዝተላዓለ ተቃውሞ ብዝተሓሓዝ ሓላፍነቶም ብዝግባእ ኣይፈጸሙን ዝተባህሉ ኣባላት'ቲ መሪሕነት ዝውሰድ ስጉምቲ ተጠናኪሩ ክቕጽል'ዩ ክብሉ'ውን እቶም ምክትል ርእሰ-ምምሕዳር ኣቶ እሸቱ ደሴ ተዛሪቦም'ለው።"} {"text": ""} {"text": "ትፈልጡ’ዶ ኢሰያስ አፈ-ወርቂ “ከይቅተል ወይ ከይቅንጻል” ብስውር ጸጥታ ሐይሊ ከምዝሕሎ? ማለት ኢትዮጵያ ዘዋፈረቶም። ምክንያቱ ኢሰያስን (ጋንታ ህግደፍ) ብስውር፡ ብምስጢር ብዝለዓለን ብኹሉ መዳያት ንነዊሕ ዝጠመተ ጥቕሚ ኢትዮጵያ እዮ ዝሰርሕ ዘሎ። ስለዚ እዩ ድማ መንግስቲ ኢትዮጵያ አብ ልዕሊ ኢሰያስ ይኹን (መንግስቲ ኤርትራ) ስጉምቲ ዘይወስድ ከምኡውን ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለዉ። መንግስቲ ኢትዮጵያ ኮነ ኢሉ ተቃወምቲ ኤርትራ (ጀብሃ) ዘዳክምወን ዘለው ምእንቲ ህግደፍ ከይትንከፍ ን አብ ስልጣን አስፋሕፊሑ ክቅጽልን። ነዚ ምስጢር ዝበርሃሎም ከም ቀለታ ኪዳነ፡ ዶ/ር ፍስሃጽዮን ዘጉረመሩሙ ዘለዉ። መርተዖታት ድማ፡"} {"text": "ከደቡብ ታምፓ ከተማ ጋር የሚያገናኝ መኪና በቶምፓ ቤይሆር ቦላይቫ ከ 4 ኪሎ ሜትር በላይ በመጓዝ ታምፓ ባህርን በመገጣጠም ታዋቂ የሆኑ ታሪካዊ ቤቶችን እና ዘመናዊ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ያገናኛል. Downtown, Channelside, Ybor City እና አዲሱ የ Riverwalk መጓጓዣ በእግር በእግር ሊጓዙ የሚችሉ ተጨማሪ የጉብኝት እድሎችን ያቀርባሉ."} {"text": "ሰው መኖር ያለበት በተምኔት ሳይሆን በእውነት ነው፡፡ ርግጠኛውን ነገር ተቀብሎ እንጂ ያልሆነውን ነገር እንደሆነ አድርጎ መኖር የለበትም፡፡ መከራ እያለበት ሰላም እንደ ሆነ፤ እየተፈተነ ችግር እንደሌለ፤ እየተሰቃየ ደስተኛ መስሎ አይደለም መኖር ያለበት፡፡ የሆነውን ነገር አምኖ መፍትሔ ነው መፈለግ ያለበት፡፡"} {"text": "ታኅሣሥ 1998፣ መንግሥት ሕዝበ ውሳኔውን ተግባራዊ ሊያደርግ ሲሞክር አመፁ ተባብሶ አገረሸ። ሪሊፍ ዌብ የተባለ ዓለማቀፍ ድርጅት እንዳወጠው መረጃ ከሆነ፣ በዐሥር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በወቅቱ ከአካባቢው ተፈናቅለዋል። በዚህ ሳቢያ የኢትዮጵያ መንግሥት በሕዝበ ውሳኔው ወደ ኦሮሚያ እንዲካለሉ የተወሰኑትን አካባቢዎች የማካለሉን ሥራ ለሌላ ግዜ ለማስተላለፍ ተገዷል። ከዚያ በኋላ ነገሮች በአንፃራዊ ሁኔታ ተቀዛቅዘው ነበር።"} {"text": "ቅንአት ቤትካ በልዓኒ ዝብል አብ መዝ. 69፡9 ዘሎ መሰረት ገሩ ኢየሱስ ሕጊ ክመልእ አብ ቤተ መቕደስ አይሁድ አትዩ ነቶም ዝሸጡን ዝገዝኡን ንኹሎም ካብኡ ሰጊግዎም። አብ ቤተ አምላኽ ቤት ጸሎት ዝግብኦ ቤት ሸቐጥ ብምግባሮም ካብቲ ቤተ መቕደስ ሰጎጎም። ንእግዚአብሔር አቦይ እናበለ ብምሉእ ስልጣን ንሱ እቲ መስሕ ምዃኑ ወዲ አምላኽ ከምዝኾነ ይነግር። ቅ.ማርቆስ ምስ እዚ አተሓሒዙ ብምሉእ ስልጣን ከምዝገበሮ ይነግር ነዚ ዝተዓዘቡ መማህርሃን ሕጊ ብናይ መን ስልጣን ኢኻ ነዚ እትገብር ዘሎኻ እናበሉ ሓቲቶሞ (ማር 11)።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "እስላማዊ መንግስቲ ኣብ ዒራቅን ሻምን (ISIS) ተባሂሉ ዝፍለጥ ኣሸባሪ ውድብ ኣብ ልዕሊ ሳላሳ ኢትዮጵያውን ዜጋታት፡ ኣብ ሊቢያ ዝፈጸሞ ጨካን ቅትለት፡ ንመሪሕነትን ሰፊሕ መሰረታትን ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ ዓሚቕ ሓዘን ከም እተሰመዓና ንገልጽ።"} {"text": "ምንም እንኳን ኩሽ የሚለው ቃል ከእብራይስጥ ቋንቋ የጥቁር ሕዝብን ነገድ የሚያመለክት ቢሆንም ፣ያ ስያሜ ደግሞ ከሁሉም በፊት በስነልቦና፣በኦሪትና(ብሉይ ኪዳን) በአዲስ ኪዳን እምነት ከፈጣሪ ጋር የቆዬ ግንኙነት የነበረውን አገርና ሕዝብ አመላካች ነው።ለዚያ ደግሞ የስርዓትና የእምነት ባለቤት የሆነችው የጥቁር አገር ኢትዮጵያ ናት።መጽሃፍ ቅዱስ(ብሉይ ኪዳን) ከሂብሩ ወደ ግሪክ የተተረጎመው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ3-1ኛው ምአተ ዓመት(BC)ሲሆን ሴፕቷጊንት(Septuagint) በሚል ሲሰየም የተጻፈውም በኮይን(Koine) በተባለው የግሪክ ቋንቋ ነው።መጽሐፍ ቅዱስ በተከታታይ በተለያዩ ጊዜያት በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ በተለያዩ ተርጓሚዎች ተርጉሟል።አዲስ ኪዳን በመጀመሪያው ክፍለ-ዘመን ላይ ወደ ግሪክ የተተረጎመ ሲሆን ከዚያ በፊት ብሉይ ኪዳንን ግሪኮች ሲተረጉሙት ኩሽ የሚለውን የጥቁር የነገድ አጠራርና ስያሜ ለመግለጽ ኢትዮጵያ (የተቃጠለ ፊት ያለው ሕዝብ)ብለው ተርጉመውታል።ይህ የጥቁር ሕዝብ የሚኖበትም አገር በነገዱ ስም ኢትዮጵያ ተብሎ ለመጠራት በቃ።ይህም ስያሜ ላለፉት ብዙ ዘመናት ጸንቶ ለእኛ ትውልድ ተረፈ።ለወደፊቱ ትውልድ እንዲተርፍ ማድረግ የአሁኑ ትውልድ ድርሻ ነው።ይህንን አጠራር ፈረንጆቹም ተቀብለውት ኖረዋል።አሁን ኩሽ የሚለው ስያሜ ከቀረ ከሁለት ሽህ ዓመት በዃላ ተመልሶ ማምጣቱና መጽሐፍ ቅዱሱን መከለሱ ለእምነቱ ጥራት ታስቦ ሳይሆን በሚጠሏትና ለማፈራረስ በሚፈልጓት አገር ኢትዮጵያ በሚለው ስም ስለተተካ ብቻ ነው።ኩሽ የሚለው ቃል ኢትዮጵያ በሚለው ፈንታ በጀርመን ወይም በእንግሊዞች በሚለው ቢተካ ኖሮ ስህተት ነው ብለው ለማረም አይነሱም ነበር።"} {"text": "Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ"} {"text": ""} {"text": "‹‹ማር ጧፍ ሆኖ ገባ መቅደስ፤ ነዶ ሌሊት ጸሎት ሊያደርስ›› ማር የተባለው ፍቅር ማርኮኝ፤ ጧፍ የሆንኩት እኔ ቴዲ ተያይዘን መቅደስ ገባን፤ በፍቅር እሳታችን ሌሊት በተባለው ጥላቻ ላይ እንደ ጧፍ ነድደን የምህረትና የቸርነት ጸሎት ከሚደርስበት ሰባተኛው ሰማይ ገነት ገብተን ምልጃ እያቀረብን ነው የሚለን ይመስላል፤ የጎጃሙ መናኝ ቴዲ ጎፈር።"} {"text": "ለእራት ቀጠሮዎም ሆነ ከሴት ጓደኞችዎ ጋር ሻይ ቡና ለማለት ቆንጅዬ ጥቁር ቀሚስ ለብሶ መምጣት በብዙዎች የሚወደድ አለባበስ ነው፡፡ ሆኖም አንድ ነገር ልብ ሊሉ ይገባል፡፡ ጥንቃቄ ካላደረጉ ባለደማቅ ቀለም ልብስዎን deodorant ሊያበላሽብዎ ይችላል፡፡ ስለዚህ ጠቆር ያለ ልብስ በመልበስና deodorant በልብስዎ ላይ ነጭ ምልክት እንዳይተው በማድረግ በራስ የመተማመን ስሜትዎን አጉልተው ማውጣት ይችላሉ፡፡"} {"text": "የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ባለፉት ሁለት ቀናት ሲያካሂድ በቆየው ስብሰባ አሁን የደረስንበትን የትግል ምዕራፍ እና በፓርቲው ውስጥ የሚስተዋሉ ጥንካሬዎችና ጉድለቶችን በጥልቀት በመገምገም የፓርቲው ውስጣዊ ክፍተቶችን ለመቅረፍና በቀጣይ ጊዜ የሚደረገውን ትግል ስኬታማ ለማድረግ የሚያግዙ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ስብሰባውን አጠናቋል። በዚሁ መሠረት የኦዴፒ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባለፉት ሁለት ቀናት ስብሰባው ባካሄደው ግምገማ ላይ ተመሥርቶ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል።"} {"text": "የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ትናንት ባቀረበው የ6 ወር የስራ አፈፃጸም ሪፖርት፤ በአሁኑ ሰዓት በመላው አገሪቱ የተመዘገቡ 9 ሚሊዮን 941 ሺህ 467 አባላትና አመራሮች እንዳሉት አስታውቋል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በጣም የተወሳሰበ የፍራፍሬ ስብስብ ፣ ብዙ ጥቁር ፍራፍሬዎች ፣ ላቫንደር እና ጥቁር ቸኮሌት ፡፡ በወረቀቱ ላይ በጣም የተዋበ ግን በጣም ሥጋዊ ፣ ብዙ ቀለም ያላቸው ታኒኖች እና በጣም ደስ የሚል ጭማቂ አፍ አፍ ፡፡ እሱ በማይታመን ሁኔታ ረጅም ነው ፣ ግን በጭራሽ አልጫነም ወይም በጭራሽ አይደለም ፡፡ እሱ በጣም ተጫዋች ይመስላል። ቀስ በቀስ ሁሉም ጥሩ መዓዛዎች እንደገና ልምድ አላቸው። ከጥቅሉ እና ዘላቂነቱ በተጨማሪ እጅግ በጣም ትክክለኛ ነው።"} {"text": "በአራተኛው ምድብ የሚገኙት ከስደት ተመላሾችና ቤተሰቦቻቸው ሲሆኑ ሌሎች ሰዎች እነሱ ወደነበሩበት አገር በመሄድ እንዲቀጠሩ በግለሰብ ደረጃ ሁኔታዎችን ያመቻቻሉ፡፡ እነዚህ ግለሰቦች በግል ትውውቅ ወደ ውጭ አገር ለመጓዝ የሚሹ ዘመድና ጎረቤቶችን ከማገዝ ባለፈ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመደበኛነት በመያዝ የሚንቀሳቀሱ ናቸው፡፡"} {"text": "የእንግሊዝኛ ዘፈን ገዝቸ አላውቅም ነበር እንግዲህ የጆርዲንን ሲዲ ግን መግዛት ግድ ሳይለኝ ላይቀር ነው (የምትለውን ባልሰማውም ዝም ብየ አዳምጣታለሁ):: እስቲ ተመልከቻት ልጅቷ እንዴት እንደምታምር!"} {"text": "ኢትዮጵያኖች ተካልሰው ተደባቀልው በሃይማኖታቸውና በባህላቸው ተሳስረው ይኖሩ እንደ ነበረ በደንብ የታወቀው የባድሜ ጦርነትን አስታኮ የተነሳው አገር ልቀቁ የሚለው አዋጅ ከታወጀ በሁዋላ ነው።"} {"text": "ቁርባን ፤ ማለት ፣ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ አምኃ ፣ መስዋዕት ፣ መንፈሳዊ ነገር ሁሉ ማለት ሲሆን ፤ በዚህ ትምሕርታችን ግን ፤ ስለ ሐዲስ ኪዳን መስዋዕት (የክርስቶስ ሥጋና ደም) እንማራለን ።"} {"text": "ሚንስተር ጉዳያት ወጻኢ ሩስያ ሰርገይ ላቭሮቭ ምስ ላዕለዋይ ጉጅለ ልኡኻት ኤርትራ ኣብ ዝተዘራረበሉ እዋን ብዛዕባ’ቲ ሩስያ ኣብ ወደብ ኤርትራ ክትሃንጾ ዝመደበቶ ማእከል ሎጅስቲክ ምግላጾም መንግስታዊ ኣገልግሎት ዜና ሩስያ(RIA) ሓቢሩ’ሎ።"} {"text": "ከሊቃውንት ብዙዎች 'ሱባርቱ' ለአሦር ቤት ጥንታዊ ስም እንደ ነበር ይቀበላሉ። ሆኖም ከዚያ አገር ትንሽ ወደ ምሥራቅ፣ ስሜን ወይም ምዕራብ እንደ ነበር የሚሉ ሃሳቦች አሉ። አንዳንድም ጸሐፊ ከሑራውያን ጋር ግኙነት እንደነበራቸው ብሏል።"} {"text": "ዓመተ 2015 ብናህሪ ፍልሰተኛታት ዝለዓለ ቁጽሪ ሒዛ ትርከብ። ብኣማኢት ኣሽሓት ዝቑጸሩ ፍልሰተኛታት ካብ ኣፍሪቃን ማእከላይ ምብራቕን ንማእከላይ ባሕሪ ሰንጢቖም ኣብታ ክብጽሕዋ ዝተመነዩ ኤውሮጳ ኣትዮም። ገናውን ካብ ሶርያ፤ ኣፍጋኒስታን፤ ኤርትራ ሱዳንን ካልኦት ሃገራት ምዕራብ ኣፍሪቃ ዝተኣኻኸቡ መንእሰያትን መላእ ስድራቤታትን ንትስፉው መጻኢ ብምቁማት ናብ ኤውሮጳ ኣብ ምፍታን ይርከቡ።"} {"text": "አሁንም ሰበቡን ትተን ምክንያቱን እንፍታ፡፡ አለማልቀስ አንድም የልቅሶውን አለመፈቀድ፣ አለበለዚያም የልቅሶው መዳፈን እንጂ የሚያስለቅስ ነገር አለመኖርን አያሳይምና፡፡ ተለቀሰ ማለትም የሚያስለቅሰው ነገር ተፈታ ማለት አይደለም፡፡ ሙሾ ወረደ ማለት እንጂ፡፡ ከሰበቡ ወደ ምክንያቱ፡፡ ተባረክ ወንድሜ፡፡"} {"text": "ማዕከላዊ ድረስም ተመላልሳችሁ የጠየቃችሁኝ እና ‹‹አይዞህ!›› በማለት ያበታታችሁኝን ጓደኞቼን፣ ወዳጆቼንና ቤተሰቦቼን በሙሉ በድጋሚ ላመሰግናችሁ ወደድኩ፡፡ ዳዊት ሰለሞን አምስት ጊዜ ተመላልሶ በመጠየቅ ሪከርድ ይዟል፡፡ lol ልትጠይቄኝ መጥተችሁ ምርመራ ላይ በመሆኔ ሳቢያ እና ከተፈታሁ በኃላ (መፈታቴን ሳታውቁ) ልትጠይቁኝ ለመጣችሁና ለመምጣት አቅዳችሁ ለነበራችሁት ወዳጆቼ ምስጋና አቀረብኩላችሁ፡፡ ‹‹ኤልያስ፣ መታሰሩም አግባብ ነበረ›› ያላችሁ ወገኖቼም በሙሉ በሀሳብ ነጻነት ልቤ ስለሚያምን ሀሳባችሁን እንዳከበርኩላችሁ ብታውቁት ደስ ይለኛል፡፡ ለሐሳብ ልዕልና፣ እስከመጨረሻው ድረስ እንወያይ፣ እንከራከር፣ እንሟገት …ጠንክረን እንቁም!"} {"text": "ወደ ዓለም እየገቡ ከሆነ የበረዶ መንሸራተት, ወይም ያንተን አሮጌ መተካት ትፈልጋለህ የበረዶ መነጽሮች ለተመረጡት ፣ ለተመቻቹ እና ለተከላካይዎ እርስዎ የመረጡት ትክክለኛ ቀመር ስላለን ነው ከሁሉም ምርጥ የሕይወትዎ የበረዶ መንሸራተት መነጽሮች! የበለጠ ማወቅ ይፈልጋሉ? የአንተን በ 3 ደረጃዎች ምረጥ!"} {"text": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የለት ኑሯችን አካል የሆነው ‘ሰርፕራይዝ’ በአማርኛ “የምስራች” ከሚለው የባህላችን አንድ ገፅታ ጋር ቅርበት ቢኖረውም የሚለይበት ጉልህ ባህሪም አለው። የአማርኛችን ‘የምስራች’ የደስታ መልዕክት ማስተላለፊያ ሲሆን ‘ሰርፕራይዝ’ የሚለው ቃል ካሉት ትርጉሞች መካከል በ Merriam Webster Web Dictionary አገላለፅ ‘an attack made without warning’ (ያለማስጠንቀቂያ የሚደርስ ጥቃት) የሚል ይገኝበታል። ይህን ትርጓሜ እንደቃሉ በቀጥታ የወረስነው እንደሆን ደግሞ እስራኤል ፍልስጤምን በድንገት/በስውር የመደብደቧ ዜና “በቦምብ ሰርፕራይዝ አደረገች” ተብሎ ላለመዘገቡ ዋስትና አይኖረንም። የሌባ ጆሮ ይደፈንና በአንድ ጎደሎ ሌሊት ጨለማን ተገን አድርጎ በገጀራ ሰው የሚያድን ቀማኛ እጅ ላይ ወደቁ እንበል። ልብስዎን አስወልቆ ከፈተሸ በኋላ የረባ ነገር ሲያጣ “ሰርፕራይዝ ላደርግዎ ነበር” ብሎ በፈገግታ የሚሸኝ አይናውጣ ወንበዴ በቅርብ ላለመምጣቱስ ምን ማረጋገጫ አለን?"} {"text": "ይህን ወሬ በሰማ ጊዜ ከዘበኞቹ አንዱ ወደ ንጉሠ ነገሥቱ ሠፈር መሮጥ ጀመረ። ቀኛዝማች ታፈስንም ከመንገድ አገነው።ሌሊቱም አልነጋም፣ገና ጨልሞ ነበርና ማነህ ተባባሉ።ይህነንም ወሬ ነገረው። ቀኛዘዝማች ታፈሰም ይህንን በሰማ ጊዜ ከበቅሎ የነበረውበፈረስ ተዛውሮ ወደ ንጉሡ ድንኳኘ በፈረስ ደረሰ ።የንጉሠ ነገሥቱን የእልፍኝ ዘበኞች ተጣርቶ መምጣቴን ወደ ጃንሆይ አሰሙለeኝ አለ። አጤምነኒልክም ይህን በሰሙ ጊዜ አለጊዜው ስለምንመጣ ብለው ከእልፍኝ ድንኻን ወጥተው ጠየቁት። እሱም ኢጣሊያ አደጋ ሊጥል ተሰልፎ ጠቅሎ መምጣቱን ተናገረ።…” (ከጳውሎስ ኞኞ የተገኘ)"} {"text": "ባጠቃላይ የአዲስ አበባ የራሷ ፖሊስ የመኖሩ ጉዳይ እጅግ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።የፒያሳ ልጆችን ፀባይ፣የቄራ ልጆችን ብሽሽቅ፣ የጉለሌ ልጆችን ዱላ፣የቦሌ ልጆችን አስተዳደግ፣የቀጨኔ ልጆችን አስተሳሰብ የሚረዳ የፖሊስ ኃይል ያስፈልጋታል። ከእዚህ ውጪ በክልል ሰልጥኖ ወደ አዲስ አበባ የሚገባ የፖሊስ ኃይል የአዲስ አበባን ስነልቦና የማይረዳ ብቻ ሳይሆን የአዲስ አበባ ልጅ በሙሉ የክልል ሰው የሚንቁ መስሎ የሚታየው እና በንግግር እና ሃሳብ ሊግባባ የማይችል ፖሊስ በአዲስ አበባ ላይ ማሰማራት በመንግስት እና በአዲስ አበባ ሕዝብ መሃል ያለውን ግንኙነት የሚያበላሽ ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ የፀጥታ ሁኔታዋ እንዳይበላሽ ያሰጋል። አሁንም ለመድገም የአዲስ አበባ ከተማ - የከተማዋን ነዋሪ ስነ-ልቦና ፣ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ማዕከልነትን ታሳቢ ያደረገ የፖሊስ ኃይል ያስፈልጋታል።"} {"text": "“ጥቁሩ ሰው” ይሉታል። ኢትዮጵያዊያን ለሚያሽከረከራት አስፈሪ ፈተና መፍትሄው ሰብአዊነትን ማስቀደም ብቻ ነው የሚል የጸና እምነት አለው። “ከጎሳ በፊት ሰብዓዊነት” በሚል..."} {"text": "ውፅኢት ምህርቲ እቲ ሕርሻ ካብ ሃገር ወፃኢ ከምዝለኣኽ ሓቢሮም፤ እቲ በቲ ከባቢ ዝሓልፍ ዘሎ መስመር ባቡር ወልድያ መቐለ ነቲ ልምዓት ምችዊ ከገብሮ ከምዝኽእል ዘለዎም ተስፋ ይገልፁ።"} {"text": "በዚህ የተነሣ ይመስለኛል የኢትዮጵያውያን የሰላምታ ባህል ደኅንነትን ማረጋገጥ የሆነው፡፡ «እንዴት አደርክ? እንዴት ሰነበትክ? እንዴት ከረምክ? እንዴት ዋልክ? እንዴት አለህ?» እነዚህ ሁሉ ደኅንነትን የሚመለከቱ ናቸው፡፡ ችግሩ፣ መፈናቀሉ፣ መዘረፉ፣ ጦርነቱ ልጆችንም፣ ከብቶችንም፣ ቀየውንም ይመለ ከታልና ሰላምታችን ወደነዚህ ነገሮችም ተራዝሞ ቤቱ ሰላም ነው? ልጆቹ፣ ከብቶቹ ደኅና ናቸው? ቀየው ሰላም ነው? የሚሉ የደኅንነት ጥያቄዎችም ይከተላሉ፡"} {"text": "Silver Cross Surgery Center የፌደራል ሲቪል መብቶችን መብት የሚያከብር ሲሆን ሰዎችን በዘር፡ በቆዳ ቀለም፣ በዘር ሃረግ፣ በእድሜ፣ በኣካል ጉዳት ወይም በጾታ ማንኛውንም ሰው ኣያገልም።"} {"text": "ለ 24/7 ICE እንቅስቃሴ መስመሮቻችን የ CIRC “መብቶችዎን ይወቁ” ሥልጠናን በማስተናገድ ወይም ከምላሽ ቡድን ጋር ፈቃደኛ በመሆን ማህበረሰቦቻችንን ይጠብቁ እና ያበረታቱ።"} {"text": "ብዙ አይነት ህልሞች አሉ። የውን ህልም ምኞት ነው። የፈጠራ ህልም ድርሰት ነው። የወግ ህልም ትዕቢት ነው። ቦሰና የምታየው አይነት የየዋሆች ህልም አለ። የካፌ ቤት ህልም አድማ ነው። ሁሉም ህልም ክፋት የለውም። ማለም መብት ነው። ለራስ ብቻ መቃዠት አይጎዳም። የቅዠትም መብት መገፈፍ የለበትም። የተሳሳተ ፍቺ ግን አደጋ አለው። ስቶ ያስታል። ያበደው ስለህልም የሰማውን መልሶ እየለፈለፈ ….. ድንገት ትዝ ሲለው ባለበት አገር መጮህ ክልክል ነው። ስርዓት ጠብቆ መናገር ግን ይቻላል። ስርዓት የማይጠብቁትንም ህግ ፊት ማቅረብ ቀላል መሆኑ ታወሰው።"} {"text": "እርስዎ ትነግሩኛላችሁ: \"ትንኞች ወፈር ላይ ሊተኩ ይችላሉ ...\" እውነት ነው, ነገር ግን ያን ያህል አስፈላጊ አይደለም, እናም ለተወሰነ ጊዜ ሊባዝን ለማደግ እንኳን ይችላሉ. ከዚያም መጋረጃውን (ማጣሪያውን) ያስወግዱ, ያዙሩት እና ይጨርሱ."} {"text": "‹‹ሐውልቱ ከተነሳ በኋላ ሄድኩ፤ አልተሸበርኩም፡፡ ተመልሶ እንደሚቆም ሙሉ ለሙሉ እምነቱ ነበረኝ፡፡ በፍጹም አላዘንኩም ሲነሳ፡፡ አንስተው ሳይመልሱት ይቀራል የሚል ጥርጣሬ አልገባኝም፡፡ ምክንያቱም ቅርስ ነው፣ ሐውልት ማለት ትልቅ ነገር ነው፡፡››"} {"text": "ሙቀትም በልጅዎ ቆዳ ላይ በተለይም ላብ የሚያልባቸው ከፍሎች ማለትም አንገት፣ መቀመጫ፣ ብብትና መታጠፊያ ቦታዎች ላይ የቆዳ መቆጣትን ሊያስከትል ይችላል፡፡ ይህን ለመከላከል ልጅዎን ላላ ብሎ የሚለበስ ከጥጥ የተሰራ ልብስ ማልበስና አካባቢው ቀዝቀዝ ያለና ደረቅ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡"} {"text": "የከተራ በዓል ምሳሌያት በበዓለ ጥምቀት ዋዜማ የታቦታቱ ወደ ወንዝ መውረድና የባሕረ ጥምቀቱ መዘጋጀት ሃይማኖታዊ ታሪክና ምሳሌ አለው፡፡የቃል ኪዳኑን ታቦት አክብሮ መጓዝና ወደ ወንዝ መወረድ የተጀመረው በአሮን ልጅ በአልዓዛር ጊዜ ነው፡፡ ኢያሱ በሙሴ እግር ተተክቶ ሕዝበ እስራኤልን እየመራ ከዮርዳኖስ ወንዝ ሲደርስ ባሕሩ ከሁለት ይከፈልና ወራጁም ይቆም/ ይከተር/ ነበር፡፡ እስራኤል ዘሥጋ ወደ ምድረ ርስት ለመግባት የዮርዳኖስን ወንዝ ሲሻገሩ፡- ድንኳን ጥለው የቃል ኪዳኑን ታቦት በድንኳን ውስጥ አድርገው ሌዋውያኑ በዙሪያው፣ ካህናቱ ደግሞ በውስጥ ኾነው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ አድረው በማለዳ ተሻግረዋል /ኢያሱ 3÷8-9/፡፡ ካህናቱ የቃል ኪዳኑን ታቦት አክብረው የወንዙን ዳርቻ በረገጡት ጊዜ እንደ ክረምት ማዕበል ይወርድ የነበረው ውኃ ግራና ቀኝ ተከፍሎ እንደ ግድግዳ ወደ ላይ ቆሟል፡፡ ሕዝቡ ተሻግሮ እስከሚያበቃ ታቦተ ጽዮንን ያከበሩት ካህናት ከወንዙ መሀል ይቆሙ ነበር፡፡ በዚህ መሠረት ‹‹ወተጠምቃ እገሪሆሙ ለካህናት›› ይህም ‹‹የካህናት እግሮቻቸው የዮርዳኖስን ውኃ በመርገጣቸው እንደ ጥምቀት ሆናቸው›› በሐዲስ ኪዳነ ጌታችን ለመሠረተው ሥርዐተ ጥምቀት ምሳሌ ነበር፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን የጥምቀትን ዋዜማ ከተራ ብላ የጠራችው ከዚህ በመነሣት ነው፡፡ ጌታችን በተጠመቀ ጊዜ የዮርዳኖስ ወንዝ የላይኛው ሸሽቶ ወደ ላይ ተመልሶ ሽቅብ ፈሷል፡፡-"} {"text": "ተጠላም ተወደደም የዚህች ሀገር ችግር ከዚህ በኋላ በወታደር ብዛት እና ጥንካሬ የሚፈታ እና የሚቆም አይሆንም፡፡ በዋነኛነት ሊያቆመዉ የሚችለዉ የኢኮኖሚ አድገት ብቻ ይመስለኛል፡፡ 20 እና 30 ሚሊየን በወር ዉስጥ 5 ቀን እንኳን የማየስራ ወጣት ተይዞ ሀገር ይረጋጋል ቢሉኝ የምቀበለዉ አይደለም፡፡"} {"text": "ናይቲ ዝቀውም ጽላል ዝኾኑ መስረታዊ ሰነዳት እዚኣቶም ኢዩ ብደረጃ ናይ ኣቦ መንበራት ዕሙቕ ዝበለ ክታዓት ብምክያድ ዝማሓየሽ ብምምሕያሽ፡ ኣብ ክሊ ሓደ ሰነድ ክካተቱ ዝኽእሉ ዝተፋላለዩ ሰነዳት ከኣ ኣብ ሓደ ክካተቱን ክማዓራረዩን ብምግባር፡ ኣብ ሓደ ሓባራዊ ግንዛቤ ዘይተበጽሓሎም ነጥብታት ከኣ ግዜ ሂብካ ንቅድሚት ብዕምቆት ክዝተየሎም ክማሓላለፉ ብምርኣይ ናብ ናይ ሓባር ምርድዳእ ኢዩ ዝተበጽሐ።"} {"text": ""} {"text": "13 አየር መንገድ በዓለም ዙሪያ 195 አውሮፕላኖችን ያቀፉ ናቸው. የሲንጋፖር አውሮፕላን, ኤምኤምስ, ካንታስ, አየር ወለድ, ሉፍታና, ኮሪያን አየር, ቻይና ደቡብ አውሮፕላን, ማሌዥያ አየር መንገድ, ታይአይ አየርላንድ, ብሪታንያዊ አየርላንድ, እስያዊያን አየር መንገድ, ካታር አየር መንገድ , ኢታሃድ አየርላንድ ናቸው."} {"text": "የሥነ ጽሑፍ፣ የኪነ ጥበብ፣ ሳይንሳዊ ፈጠራዎች እና ተመሳሳይ የፈጠራ ሥራዎች የአንድ ሀገር ባህላዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ሳይንሳዊና ቴክኖሎጂያዊ ልማትን በማፍጠን ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወቱ መሣሪያዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም የዚህ ሥራ ፈጣሪዎች የሚበረታቱበትንና አዳዲስ ፈጠራዎችን የሚያበረክቱበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እጅጉን አስፈላጊ ነው፡፡"} {"text": "አቶ አብነት፡ ይህ ለክለቡ ታሪካዊ እና ትልቅ ጉዞ ነው፡፡ መንግስት ፖሊሲውን ያሻሽላል ፣ ህጉን ይቀይራል፡፡ ይህን እኛ አናቀውም፡፡ የጉዳዩ ባለቤት የሆነው የኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አቶ ጁነይዲ ቅድም ሲናገሩ እንደሰማችሁት ሀሳቡን ስደግፉ ነበር። ይህ ሀሳብ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ብቻ አይደለም ለሀገራችንም ቢሆን ትልቅ አማራጭ በመሆኑ ወጣቶች እና ስፖርት ሚኒስቴር የሚመለከታቸው አካላት ክለቦች ከመንግስት ድጎማ ተላቀው በራሳቸው አቅም እንዲመሩ መደረግ አለበት፡፡ ክለቦች የራሳቸው ሀብት ካላፈሩ እና ነፃ ሆነው ካልተንቀሳቀሱ ሲወርዱ እየፈረሱ ነገም ሌሎቹ ሲወርዱ የሚፈርሱ ከሆነ የእግር ኳሱ እድገት ምኑ ጋር ነው። እግርኳሱ የተረጋጋ ከመንግስት ድጎማ ፀድቶ ክለቦች ህዝባዊ መሆን አለባቸው፡፡ የዛሬው ቀን ለኢትዮዽያ እግርኳስ አይን መግለጫ ነው። መቼ ወደ ተግባር እንገባለን የሚለውን መጀመርያ ከመንግስት ቁጭ ብለን ጋር መነጋገር አለብን፡፡ ሌላው የደረሰበት ለመድረስ መንግስት ማነቆ መሆን የለበትም፡፡ የነበረው ህግ የድሮ የማህበራት ህግ ነው ፡ ስለዚህ ወደ ፕሮፌሽናሊዝም ለማምራት ከእነሱ ጋር እናወራለን።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "የ17 ዓመቱን ጌድዮን ዘላለምን ወደ ብሄራዊ ቡድናቸው ለመቀላቀል ጀርመንና አሜሪካ ከፍተኛ ፍላጎታቸውን በማሳየት ያለፈውን አንድ አመት በትኩረት ተከታትለውታል፡፡ በኢትዮጵያ በኩል የነበረው ፍላጎት ከአራት ወራት በፊት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቴዎድሮስ አድናሆም እና በቀድሞው የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ከተንፀባረቀ ወዲህ ብዙም እንቅስቃሴ እየተስተዋለ አይደለም። በተለያዩ ድረገፆች ስለ ጌድዮን ዘላለም በቀረቡ መረጃዎች ወጣቱ የኢትዮጵያ እና የጀርመን ዜግነት እንዳለው ይጠቀሳል፡፡ ስለ አሜሪካዊ ዜግነቱ የሚገለፅ መረጃ ግን የለም፡፡ በእርግጥ ጌድዮን የሚፈልግ ከሆነ በጀርመን ፓስፖርቱ ላይ ተጨማሪ የዜግነት እና የስራ ፈቃድ በመያዝ በአሜሪካ ብሄራዊ ቡድን የመጫወት እድል አለው፡፡ በአንፃሩ ግን በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለመጫወት ሁለት ዜግነት መያዝ አይፈቀድለትም፡፡ በኢትዮጵያ ህግ መሰረት አንድ ሰው የሁለት አገራት ዜግነት እንዲኖረው አይፈቀድም፡፡"} {"text": "በዕለቱ ከቀረቡት ውስጥ ቀዳሚ የነበረው ከአይኮግ ላብስ የመጡት አቶ ህሩይ ፀጋዬ “Beware of Greeks Baring Gifts: Robotics in Ethiopia” በሚል ርዕስ ያቀረቡት ሮቦቲክስ ላይ ያተኮረ ገለፃ ነው፡፡ በገለፃቸው ስለ ሮቦቶች ምንነት፣ ከቀድሞ ጊዜያት አንስቶ የነበረ አረዳድን እንዲሁም ሀገራዊ እንቅስቃሴ ላይ ያለውን ድክመት እና ዕድል አብራርተዋል፡፡ ሮቦቲክስን በተመለከተ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ዕንቅስቃሴዎች እጅግ ውስን ከመሆናቸውም ባሻገር የተሰሩ አነስተኛ ስራዎችም በኢንዱስትሪው ሊሰጣቸው ከሚገባው ቦታ በላይ ተጋኖ እንደሚወራላቸው የተናገሩት አቶ ህሩይ ዘርፉን ለማሳደግ የትምህርት ተቋማትና እና ባለድርሻዎች ተገቢውን ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ በተቋማቸው አይኮግ ላብ ውስጥ የተኬዱ ርቀቶችን እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችንም ለታዳሚው በምሳሌነት አቅርበዋል፡፡"} {"text": "[ February 26, 2021 ] አምነስቲ፤ «በአክሱም በኤርትራ ወታደሮች የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል ሊሆን ይችላል» Amharic"} {"text": "ትራምፖላም ኣትርሱት ። ሱዳን ከእስራኤል ግንኙነት በመሰረተችበት ማለዳ ትራምፖላ ግብጽን ኢትዮጵያን እንድታጠቃ ገፋፋት ። ያን ግዜ ትራምፕ በቴለፎን ሱዳን ከግብጽ ጋር እንድትተባበር ኣዘዘ ። ባለጌው ኣል-ቡርሃን ማመን ስለ ኣቃተው ( በደስታ) እየሮጠ ወደ ካይሮ ሄደ ። ከዛ ግዜ ጀምሮ ኣል-ቡርሃን ከኢትዮጵያ ጋር ውጥረቱ በቀጣይ ወደባሰ ደራጃ ለማሻገር (ኤስካለይት ለማድረግ) መምሪያዎች ( ኢንስትራክሽንስ ) ከኣል-ሲሲ መቀበል ጀመረ ።"} {"text": "6. በጁን ወቅት የሙቀቱ መጠን ወርቅና ወርቃማ ዝናብ መምጣት ሲጀምር, ሠራተኞቹ በተፈለገው መጠን እንዲጨምሩ ይደረጋል. ከፍተኛ ሙቀት መጠን በ 1,100 ° ሴ ውስጥ ሲገባ, ሲሰራ ወይም እንደ ማቀዝቀዣ ሁኔታ ይቆማል"} {"text": "ስለዲስትሪክቱ ወደ ት/ቤት የመመለስ እቅድ ጃኑወሪ 29፣በተሰጠው ወቅታዊ መግለጫ በገለጽነው መሠረት፤ ከሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) ለቦርዱ ወቅታዊ መረጃ ተሰጥቷል። የ ጃኑወሪ 28 መግለጫ ያተኮረው፤ በአካል ለመማር መመለስን ለመረጡት ተማሪዎች እና ቤተሰቦች ደህንነት፣ የስራና የአገልግሎቶች እቅድና ዝግጅትን በሚመለከት ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።"} {"text": "ቾንግኪንግ ቻንፋንግ ባዮቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ዋና መሥሪያ ቤት በቾንግኪንግ ውስጥ ዋና መሥሪያ ቤት እ.ኤ.አ. በ 2015 የተመሰረተው በግልና በመንግስት ካፒታል ኢን investmentስትሜሽን የተቋቋመ ሲሆን የዲዛይቢክ ዲክካርቦኔት (ዲ.ኤም.ዲ.ሲ) ከ CAS ቁጥር 4525-33-1 ጋር"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "የማይመች ለመረዳት የሕይወት አጭር ጊዜ! የማይመች ምቾት ለእርስዎ ለመስጠት ከፍተኛ ደረጃን 85% Viscose / Rayon እና 15% Spandex ን ተጠቅመናል! የዝርጋታዎን የወንዶች አጭር መግለጫዎች ያለ ምንም ምቾት ይለብሱ!"} {"text": "ከክሊኒክ፣ ከፎቶ ቤት፣ ከላቦራቶሪና ከወኪል ኤጀንሲ ጋር ትስስር በመፍጠር ስራ ፈላጊዎችን አንዱ ወደሌላኛው በመላክ ሲዘርፉ ነበር። የመርከብ ላይ ስራ እናስቀጥራለን በሚል በአደባባይ ቢሮ ከፈተው በሰልፍ ህዝቡን ሲሞሸልቁ የነበሩ ድርጊታቸው ሌብነት መሆኑ እየታወቀ ጠያቂ አለነበራቸውም።"} {"text": "የቢቢሲው ዘጋቢ ግርማይ ገብሩ በቅርቡ በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ ውስጥ በቁጥጥር ስር ከዋሉት የመገናኛ ብዙኃን ሠራተኞች መካከል ሲሆን ስለተፈጠረው ነገር በአንደበቱ እንዲህ ሲል ያስረዳል።በቁጥጥር ስር የዋልኩት በልደቴ ዕለት ምሽት ላይ ነበር። [...]"} {"text": "የወያኔ ወሮበላ የማፊያ ቡድን የአማራን ህዝብ ጭራቅ ነው በማለት ተከታታይነት ያለው የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ቢከፍትበትም እውነታው ግን አማራ የሚባለው ህዝብ ከዓለም የመጨረሻ ደኃ እንደሆነመረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የአልጃዚራ ዘገባ በቅርቡ እንዲህ የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል፣ “አማራ በኢትዮጵያ ብቻ አይደለም ደኃ ሆኖ የሚገኘው፣ ሆኖም ግን በአፍሪካም ጭምር እንጅ፡፡“"} {"text": "​​​​​​ኢትዮጵያ የተረጋጋ የፖለቲካ ምኅዳር የሚፈጥር፣ ለነፃና ፍትኃዊ ምርጫ ዋስትና የሚሰጥና በአገሪቱን የታየውን ለውጥ ከመቀልበስ መታደግ የሚችል መሰረቱ የሰፋ መንግሥት እንደሚያስፈልጋት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ተናግረዋል። ፕሮፌሰር መረራን ጨምሮ የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ አመራሮች እንደሚሉት ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ ትገኛለች"} {"text": "ከሳምንት በፊት “ፋርዝ” በተባለችና በሰሜን በቫርያ በምትገኝ የጀርመን ከተማ የ32 ዓመቱ ታምሩ ፀጋዬ በክራንቾቹ 100 ሜትርን በ56 ሴኮንዶች በመሮጥ ባስመዘገበው ልዩ የዓለም ሪከርድ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ ታዋቂው የእንግሊዝ ታብሎይድ ጋዜጣ ዴይልሜል በፃፈው ዘገባ አካል ጉዳተኛው ታምሩ ፀጋዬ በክራንቾቹ ተጠቅሞ 100 ሜትሩን በመሮጥ ያሳየው አስደናቂ ስፖርታዊ ብቃት ለመላው የሰው ልጆች ከፍተኛ የሞራል መነቃቃት የሚፈጥር ልዩ ስኬት ነው ብሎ አድንቆታል፡፡"} {"text": "በቻይና እና በጃፓን መካከል የዲያኦዩ (ወይም በሌላ ስሙ ሰንካኩ) ደሴት ባለቤትነት ይገባኛል ሲያይል፣ በቻይና ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ከ80 በላይ በሚሆኑ ከተሞች መጠነ ሰፊ ፀረ-ጃፓን ሰልፎች ተካሂደዋልል፡፡ አንዳንዶቹ ሰልፎች ወደብጥብጥ ተሸጋግረዋል፤ ነውጠኞቹ በጃፓን ስታይል የተሰሩ ምግብ ቤቶችን፣ የመገበያያ አዳራሾችን እና ሱቆችን አጥቅተዋል፣ እንዲያውም አንዳንዶቹ የጃፓን መኪናዎችን ለማቃጠል ሞክረዋል፡፡ የመስመር ላይ..."} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": "(ብሰላም ትግራወይቲ, 24 ለካቲት 2013 ዓ/ም) – ትግራዋይ እውነት ነው! ሰበዙ ሲመዘዝ: ክፍተቱ ሲሰፋ፣ ውጥንቅጡ ወጥቶ: ቅጥ አምባሩ ጠፍቶ: መያዣውን አጥቶ: ማጣፊያውም አጥሮ፣ አንዱም ላይጠገን: ሸርሸሮ ገዝግዞ: ህሊናን አድምቶ: ህልውናን ረግጦ: በነፍስም በስጋ: ፈልጎና አሳዶ: መድረሻ አሳጥቶ: ሊበላህ የመጣ: የአውሬዎች መንጋ፣ በደቦ ዶልቶ: በምስራቅ በምዕራብ፡ በሰሜን በደቡብ፡ ዙሪያ ምላሽ ዘግቶ፣ ሊያደርግህ እንኩቶ: አልሞ ጎምዥቶ፣ በሶስት […]"} {"text": "2.4 የክፍሉ ሠራተኞች የስራ ሰዓትን አክብረው የቀን ተቀን ስራዎቻቸውን ማከናወናቸውን መከታተል፣ ወርሃዊ የክፍያ ማረጋገጫ ለሚመለከተው አካል መስጠት፣ የክፍሉ ኃላፊ X X X X X X X X X X X X"} {"text": "ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 4859 ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜና እሁድ በዋናው ካምፓስና በቡሬ ካምፓስ፣ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስመረቀ ሲሆን፣ በዩኒቨርሲቲና በካምፓስ ደረጃ የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የተዘጋጁትን የዋንጫ ሽልማቶች በሙሉ የወሰዱት ሴት ተመራቂዎች ሆነዋል፡፡"} {"text": "ለንደን እንግሊዝየሚገኘው የኤርትራ ኤምባሲበ ኤርትራውያንወጣቶች መታገቱንየተለያዩ የዜና ዘገባዎችበ ዛሬውእለት ዘግበዋል።የ 'ኢትዮጵያሪቪውን' ጨምሮበተለያዩ ብሎጎችሙሉ ፊልሙንአስደግፈው ዘግበውታል።'ጉዳያችን' የጡመራ መድረክባለፈው አመትመጋቢት ወርላይ የኤርትራን የፖለቲካ አቅጣጫእና በግብፅ አዲሱ'የ እስላምወንድማማቾች ህብረት'ስልጣን ከመያዙጋር እናበ ኢትዮጵያበወቅቱ ከነበሩትጠቅላይ ሚኒስትርአስተሳሰብ አንፃር''የ ኤርትራ ጉዳይ ና የ ሃያ አንደኛው ክ/ዘመን ልጆች አስተሳሰብ'' በሚልአርዕስት ስርአንድ ዘገባአቅርባ ነበር።ዘገባውን ይህንበመጫን ያንብቡ-(http://gudayachn.blogspot.no/2012/03/blog-post.html)"} {"text": "ዛሬ ዛሬ አባቶች ተሰባሰቡ ሲባል «ጸለዩ፣ ጾሙ፣ ተአምር አደረጉ፣ ሃይማኖት አሰፉ፣ ሥርዓት ዐጸኑ» የሚለውን አይደለም ሕዝቡ እየሰማ ያለው፡፡ ተደበደቡ፣ ቤታቸው ተሰበረ፣ ማስፈራሪያ ደረሳቸው፣ ሰልፍ ተደረገ፣ አልስማማ አሉ የሚለውን ነው፡፡ እገሌ የተባት አባት ይነሡልን፣ እገሌ የተባሉት አባት አይምጡብን የሚል ምእመን በዝቷል፡፡ ወደ የአጥቢያው ሲሄድም ሙዳየ ምጽዋት ተዘረፈ፣ ሕንፃው በዘመድ ተሰጠ፣ እገሌ በጉቦ ተሾመ፣ እነ እገሌ በቤተ ክርስቲያን ገንዘብ መሬት ገዙ፣ ቤት ሠሩ፤ ንዋያተ ቅድሳት ጠፉ፣ ተዘረፉ የሚለውን ነው እየሰማ ያለው፡፡"} {"text": "በመሰረቱ “አማራ የለም አለ” የሚለው ፍረጃ የመጣው “ይህ ሁሉ በደል በአማራ ላይ የደረሰው አማራን የሚወክል ድርጅት ባለመኖሩ አይመስልህም? “ለሚለው የጋዜጠኛ ጥያቄ ስለ አማራ ህዝብ የጋራ ስነ ልቦና የሰጠሁትን አስተያየት ተከትሎ ነው።"} {"text": "ፈጻሚ ኣካል ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ 10ይ ስሩዕ ኣኼብኡ ካብ ዕለት 24/01/2017 ክሳብ ዕለት 27/01/2017 ኣሰላሲሉ። ኣኼባ ፈጻሚ ኣካል ድሕሪ’ቲ መሪሕ ግደን ልዑል ሃገራዊ ኣስተዋጽኦን ዝነበሮ ኣቦ መንብር ውድብና፣ ብጻይ ዶር. ሃብተ ተስፋማርያም ብመስዋእቲ ዝተፈለየና እዋን ይካየድ ብምህላዉ፣ ኣኼባ ብዝኽርን ክብርን ስዉእ ሓርበኛ ኣቦ መንበርናን ኩሎም ስዉኣት ብጾትናን ተኸፊቱ። መስዋእቲ ሓርበኛ ዶር. ሃብተ ኣብ’ዚ ተሃዋሲ መድረኽ’ዚ፡ ንውድብና ጥራሕ ዘይኰነስ፡ ንኤርትራ ብምሉኣ ዓቢን ብቐሊል ዘይትካእን ክሳራ ምዃኑ ኣኼባ ፈጻሚ ኣካል ርእዮ።"} {"text": ""} {"text": "ይዝከረኒ ስነ ጥበባዊ በያን እንተስ 1996 ወይ 1997 ኣብ ዞባ ደቡብ ምርኢት እንዳዘሩ ከቕርቡ ከለዉ ። \" መርዓ ሎም 'ዘመን ፈንቂልካ እምኒ ኩላ ነናታ ሒዛ ፡ ምስኪን መይቱ ብቕንዛ እትብል ትሕዝቶ እታ ድራማ ከኣ ናይ ንእስነትና ደርፊ'ያ ነይራ ።"} {"text": "ሙሽራው መነኩሴው ስለመሆኑ እንደማያውቁ የገለፁት የሙሽሪት ቤተሰቦች፤ በጉዳዩ ማዘናቸውን የገለፁ ሲሆን ሙሽራው በበኩሉ ..እኔ ለቤተሰቦችሽ ንገሪ ብያት ነበር፤ ያልተናገረችው እሷ ናት.. ሲሉ መልሰዋል፡፡"} {"text": "ይህ አሠራር የተዘረጋው ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ ነው፡፡ በማኅበሩ ጽሕፈት ቤት የቤት ባለቤቶች ፋይል በተደራጀ መልኩ ተቀምጦ ይገኛል፡፡ ማኅበሩ ለሥራ ማስኬጃና ለጽሕፈት ቤቱ ማስተዳደሪያ ይሆን ዘንድ በኪራይ ከአከራይም ከተከራይም አምስት በመቶ አምስት በመቶ ኮሚሽን የሚወስድ መሆኑን የሚናገረው አቶ እዮብ ደላሎች ግን ከሁለቱም ወገን አሥር በመቶ አሥር በመቶ ይወስዱ እንደነበር ያስታውሳል፡፡ ‹‹የምንቀበለው እያንዳንዱ ክፍያ በሕጋዊ ደረሰኝ የሚፈጸም ነው፡፡ በየወሩም ኦዲት ይደረጋል፡፡ ማኅበሩ በቦርድ የሚተዳደር ሲሆን፣ የቦርድ አባላት በየሁለት ዓመት የሚመረጡት ማንነታቸው ታውቆ ነው፤›› የሚለው አቶ እዮብ ማኅበሩ ሥራውን በግልጽ እንደሚሠራ ያስረዳል፡፡ ለምሳሌ ተራ ለደረሳቸው ሰዎች ስልክ የተደወለበት ሰዓት ይመዘገባል፡፡ ይህ አልተደወለልኝም ወይም ሌላ ነገር በማለት የሚፈጠርን ችግር ይፈታል፡፡"} {"text": "አምቤው የገነርሱ: እንደት ነህ ባያሌው? ለአድናቆትህ ከልብ አመሰግናለሁ!!! ግን ለምን እንደተደነቅህ ገርሞኛል! ምንም የስነ-ጽሁፍ ችሎታ የለኝም:: ቁምነገርም ሆነ ቀልድ አልችልበትም:: ለዛ የለሽ ነገር ስለሆነ የምጽፈው ሰው ወዶት ያነበዋል ብየ አላስብም ነበር:: እንዲያው ናፍቆት የምትጽፈው ነገር በጣም እየሳበኝ አላስችል ብሎኝ ነው እንጅ ዝም ብየ የምቸከችከው::"} {"text": "“BJP እንደ ረጅም SP አለ እንደ ሕልውና ውስጥ ይቆያል. BJP አለ ድረስ SP ይቆያል. ሁለቱም አብረው ጨርሷል ይደረጋሉ, “እርሱ SP እርግፍ ሙስሊሞች ማሳሰቢያ እንደ አለው."} {"text": "እቲ ሰሚናር ዳይረክተር ማእከል ሰብኣዊ መሰላት- ካብ ፕሪቶርያ ዩኒቨርሲቲ፣ ፕሮፈሰር ፍራንስ ቪልጆዌን ብዘስምዖ መደረ ድሕሪ ምኽፋቱ፣ ኤርትራዊ ዝመበቖሉ ሽወደናዊ ኣቶ ሙሴ ኤፍሬም፣ ንሓፈሻዊ ድሕረ ባይታ ኤርትራ ብምግላጽ፣ ዘላቶ ህሉው ኩነታት ሰብኣዊ መሰላት ኣብሪሁ።"} {"text": "የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዝደንት፤ መንፈሳዊ በዓላት ዐቢይ ጭብጣቸውን በሚያንጸባርቅ መንገድ በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ መወሰኑን አስታወቁ። - Thursday, 24 March 2016 13:00\t"} {"text": "በየዓመቱ በእራሱ ማርዱ ግራስስ እትም ላይ ይቀርባል. ሲድኒ በእያንዳንዱ የግብረ ሰዶማውያን ተጓዦች ዝርዝር ውስጥ መሆን አለበት. ባር ቤቶች እና የሱሪንግ ቦታዎች በብዛት ይገኛሉ, እና በሲድኒ ለመጎብኘት ምንም ጊዜ የለም. የአየሩ ሁኔታ ጥሩ ነው, ወንዶቹ ሞቃት ናቸው, ሁለቱም ወገኖች ኤሌክትሪክ ናቸው. ዋና ከተማ እንደመሆኔ መጠን መንገደኞች ብዙ የመዝናኛ አማራጮች ብቻ አይደሉም, ነገር ግን ባህላዊ እንቅስቃሴዎች እንዲሁ."} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": "በእኔ አስተሳሰብ የሰዶማዊ ተግባር ለማስፋፋት አላማ ያንገቡ ክፍሎች ከበለጸጉ አገሮ ወደ ታዳጊ አገሮች(ኢትዮፕያ) ጨምሮ በመጓዝ አላማቸውን በገንዘብ፤ በቆዳ ቀለማቸው ጭምር በመጠቀም ያስፋፋሉ። በተለይ ሕጻናቱንና ወጣቱን በዚህ ክፉ ተግባር በመልከፍ ወደፊት ሕጻናቱ ሲያድጉ የነሱን ተግባር አራማጆች እንዲወኒ ማባድረግ ቁጥራቸውን ለማበራከት ይጥራሉ ( ከ14 አመታት በፊት በአንድ ህሳናት ማሳደጊያ የተፈጸመ ተግባር ለዚህ ማስረጃ ሊወን ይችላል)።"} {"text": "ብተወሳኺ ከምቲ ኣቐዲመ ዝጠቐስክዎ እዚ ጉባኤ’ዚ ሓድሽ ኣገባብ ምጥቃሙ፡ ብመላእ ሰልፊ ዝውረስ ተመክሮን ከበርክትን፡ ናይ መጻኢ ተመሳሳሊ ዕዮታት ኣብነት ክኸውንን ትጽቢት ዝንበረሉ ዘሎ ብምዃኑ፡ መላእ ኣባላት ጉባኤ ተወሳኺ ሓላፍነት ከም ዘለኩም እናስመርኩ፡ ብዓወት ዕማማትኩም ክትዛዝሙ እምነየልኩም።"} {"text": ""} {"text": "ስለሆነም እ.ኤ.አ. በሚያዝያ 22 ቀን በኔንትስ ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የነርቭ ሐኪም የአካል ክፍል ሃላፊነት ያለው የነርቭ ሐኪም የሆኑት ዶክተር ቤኒኦ Guillon በወጣቱ ህዝብ ውስጥ የደም መፍሰስ ጉዳዮች ትንሽ ጭማሪ እንዳደረጉ ሪፖርት ያደረጉ ሲሆን “ያለ አንዳች ግልጽ ምክንያት በቀጥታ ቀጥተኛ አገናኝን ማረጋገጥ ሳይችሉ ቀርተዋል ፡፡ ኮቪ -19 \"፣\" በዚህ ክስተት ላይ የአመለካከት እጦት ”የተሰጠው።"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": ""} {"text": "የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በሀገረ ስብከቱ ምግባረ ሰናይ ዋና ክፍል አስተባባሪነት የተሰበሰቡ የትምህርት ቁሳቁሶች፣ የልብስና የቤት ዕቃዎችን ለሙዳይ በጎ ኣድራጎትና ለየካ ወረዳ 3 የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት አስረክቧል፡፡"} {"text": "በመጨረሻ ግን ተመልካቹ 15 ብር እየከፈለ ገብቷል፡፡ የትያትሩ ደራሲና አዘጋጅ አቶ ዘካርያስ ስለተፈጠረው ሁኔታ ሲናገሩ “ተመልካቾቻችንን በማክበርና ከትያትር ቤቱ ጋር ያለንን መልካም ግንኙነት ላለማበላሸት ስንል በኪሳራ ለማሳየት ተገደናል፡፡ ጥያቄአችን ግን አልተመለሰልንም” ብለዋል፡፡ በነፃ ገበያ መርህ ዋጋ መቀነስ እና መጨመር መብታችን ነው፤ ትያትር ቤቶችን የሚመለከት አይደለም ያሉት የትያትር ኢንተርፕራይዞች፤ ጥያቄአቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ለዝግጅት ክፍላችን ተናግረዋል፡፡ በአንድ ትያትር ቤትም ከዋጋ ጭማሪው ጋር በተገናኘ በተፈጠረ አለመግባባት ከዕይታ የተስተጓጎለ ትያትር እንዳለ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡"} {"text": "ከቀኑ 9 00 ሰዓት እ.ኤ.አ.. 10 2018, ሁለተኛው የቻይና (ኒንግቦ) ዓለም አቀፍ የመርከብ ሎጂስቲክስ ትርኢት በኒንግቦ ዓለም አቀፍ ስምምነት እና ኤግዚቢሽን ማዕከል ውስጥ ተከፈተ ፡፡ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን የተገኙት ምክትል ከንቲባ ሊ ጓንዲንግ ናቸው ፡፡ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ በፓርቲው ቡድን ፀሐፊ እና የኒንግቦ ወደብ እና ፀረ-ኮንትሮባንድ ጽ / ቤት ዳይሬክተር በኩይ ዢኡልያንግ መርተዋል ፡፡"} {"text": "የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በበቆሎ ላይ የተከሰተውን አሜሪካ መጤ ተምች ሙሉ በሙሉ መግደልና ማጥፋት የሚያስችል ባዮሎጅካል መድሃኒት በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው..."} {"text": "በመጀመሪያ በት/ቤት ምዝገባ ጊዜ፣ ሬጅስተራሩ/ሯ የት/ቤት አውቶብስ መረጃን ከአንተ/ችና ከወላጅ ጋር ያያል/ታያለች። እያንዳንዱ የትምህርት ቤት አውቶብስ የሚጓዝበትን መስመር መመልከት ትችላለህ/ያለሽ፣ እናም የአንተ/ቺን አውቶብስ መስመር ቁጥርን ጻፈው/ጻፊው። ይህን ቁጥር መዝግበህ/ሽ ያዘው/ያዢው፣ ምክንያቱም በጣም አስፈላጊ ነው።"} {"text": ""} {"text": "በሌላ በኩልም የፀጥታ ሂደቱን የሚመራ ቡድን፣ የወጣቱ ሰላምና ደህንነት የሚከታተል ሌላ በወጣቶች የሚመራ ቡድን እንዲሁም የሃይማኖት ሥነ ሥርዓቱን የሚመራ ኮሚቴም ተዋቅሯል።"} {"text": "ከም መራሕቲ ወያነ ካብ ክብረት ሕስረት ዝመርጹ መራሕቲ: ኣብ ዓለም ተራእዩ ኣይፈልጥን! ዝቐተልኩሞ ዝኣሰርኩሞ ዝሰረቕኩሞ ን ዓመታት ይቕረ ኢሉልኩም ኣሎ ህዝቢ: ብሓደ ንስራሕ እንተበሎም ኣቢይ፡ ኣይከውንን ንሕና እንተዝአይ መራሕና ኢልካስ ፈንጠራዕ!"} {"text": "መጽሄት እንጌራ ህይወት ቁጽሪ ኣርባዕተ ውን ወጺኣ ኣላ፡ ኣዛ መጽሄት እዚኣ ትንሳኤ ካብ ምውት ግብሪ፡ እዝኒ ዘለዎ ይስማዕ፡ ዝዝከር ብቕሪን፡ ህይወት ዘጥረየ ሞትን ዝብሉ ትሕዝቶታት ሒዛ ኣላ።"} {"text": "ኣል ዓድናኒ ትማሊ ሰሉስ 29 ነሓሰ ኣብ ሶርያ ብሓይልታት ኪዳን ተመሪሑ ብዝካየድ ዝነበረ ደብዳብ ነፈርቲ ተወቒዑ ከምዝሞተ ቤት ጽሕፈት ምክልኻል ኣመሪካ ዝተዋህበ መግለጺ ኣረጋጊጹ።"} {"text": "3 አብ መጥቃዕቲ ፓሪስ መጀመርያ ካብ ዝተጠቕዑ ቦታታት ሓደ አብ ጥቓ ለ ፔቲት ካምፖድጅን ለ ካርሊዮንን ዝርከብ ቤትመግቢ'ዩ። ድሕሪ'ቲ መጥቃዕቲ አብዚ ቦታ ሰባት ሓዘኖም ንምግላጽ ይእከቡ።."} {"text": "የሚያድጉ የፍራንችስ ዘርፎች የሚያካትቱት-ኪኪ የአገልግሎት ምግብ ቤቶች ፣ የችርቻሮ ንግድ ፣ ምግብ ፣ የግል አገልግሎቶች ፣ የችርቻሮ አገልግሎቶች ፣ የንግድ አገልግሎቶች ፣ ሪል እስቴት እና አውቶሞቲቭ ምርቶችና አገልግሎቶች ፡፡"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከ62 ዓመት አዛውንት የ21 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም ከስብ ላይ የተነሳ ካንሰር እጢ ማውጣት መቻሉ ተነገረ፡፡"} {"text": "ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር..."} {"text": ""} {"text": "ጀርመኖች ፈልገው ቁልፉን አግኝተውታል። ፈረንሳዮች ገና ዱሮ ደርሰውበታል። አሜሪካኖች ጠይቀውና ተመራምረው መልሱን እጃቸው ውስጥ አስገብተዋል። ሩሲያ ከስንት መቶ አመታት መንከራተት በሁዋላ “ነፍሱዋንና አገራቸው የተመሰረተችበትን ቋሚ መንፈሱዋን” በመከራ ፈልጋ፣ አሁን አግኝታለች። እንግሊዞች ደግሞ ይህን ከአወቁትና ከጨበጡት ጊዜው ቆየት ብሎአል።"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የመኪና ጎርፍ 15 ዋ 25 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood lisht ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ህጹጽ ኣኼባ ሰውራዊ ባይቶ ነቲ ስውእ ኣቦመንበር ሒዝዎ ዝጸንሐ ውድባዊ ሓላፍነት ንምምላእን ብድሕሪኡ ዝገደፎም መኸተታት ንምግጣምን ዕምቈት ዘሰነዮ መጽናዕቲ ድሕሪ ምክያድ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ምስ ኣቦ መንበር ኣብ መስርዕ ሓላፍነት ተሰሊፎም ዘይሕለል ቃልሲ ከካይዱ ዝጸንሑ ኣባላት ፈጻሚት ሽማግለ፣ ኣብ ላዕለዋይ ውድባዊ ጽፍሒ ምሉእ ግዜኦም ኣወፍዮም ክቃለሱ ዝግባኦም ተወሰኽቲ ኣባላት ክምዝዝ፡ ንሃገርና ኣብ ዝቐረበ ቦታ ዝርከብ ማእከላይ ቤት ጽሕፈት ውድብ’ውን፡ ክዓዝዝ፡ መሰረታዊ ውሳኔታት ክወስድ ግድነት ነበረ።"} {"text": "እንግዲህ፣ ዴሞክራሲ የሌሎችን መበቶቸና ነፃነቶች፣ ሰብአዊ ክብርን መንካትን አያጠቃልልም። የህግ የበላይነትን ችላ በሎ ወይም የህግ የበላይነት እንዳይከበር እንቅፋት በመፍጠር የሚከናወን የመብትና የነጻነት ጥሰት ዴሞክራሲ ሳይሆን ስርአተ አልበኝነት ነው። አሁን በሃገራችን አንዳንድ አካባቢዎች የስርአተ አልበኝነት አዝማማያዎች እየታዩ ነው። ይህ ስርአተ አልበኝነት በዚህ ከቀጠለ የዴሞክራሲው ሜዳ መጥበብ ብቻ ሳይሆን ጭራሽ መጥፋቱ አይቀሬ ነው። አሁን የተፈጠረው የሃገሪቱ የዴሞክራሲ ሜዳ ህገመንግስቱ በሚፈቀደው ልክ ይሰፋል የሚለው ተስፋ መና ሆኖ ለመቅረት አደጋ ተጋልጧል። እናም በዴሞክራሲያዊነት ሽፋን ተስፋ የፈነጠቀውን የሃገሪቱን ዴሞክራሲ ለማጨለም ከሚንቀሳቀሱ ሃሳዊ ዴሞክራሲያውያን መጠበቅ አለብን።"} {"text": "እቲ ኣብ ኤርትራ በዂሩ ዘሎን ህያው ንምግባሩ ንቃለሰሉ ዘለናን ግዝእተ ሕጊ፡ ብልዕልና ርኢቶ ኣብዝሓ ዝቃነ ደሞክራስን ምኽባር ኩለመዳያዊ መሰልን ዝረጋገጽ፡ ዝያዳ ኩሉ ካብ ናትካ ጸቢብ ድሌትን ስምዒትን ወጺእካ ናይቲ ድሌትን ስምዒትን ብዙሓት ኣብ ግምት ኣእትዩ ዝተቐርጸ ማእከላይ መትከላዊ ኣሰራርሓ ምእዙዝ እንተኮይንካ ጥራይ እዩ። በመንጽር እዚ ጽባሕ እንታይ ከም እንገብር ብናይ ሎሚ ተግባርና ስለ ዝምዘን፡ ሎሚ ኣብዞም ብስም ህዝቢ እንጭረሓሎም ዛዕባታት ክሳብ ክንደይ ምእዙዛት ከም ዘለና ንምርዳእ ነነብስና ክንሓትት ግድነት እዩ።"} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "\"ይህ መተግበሪያ ያነሰ አንድ ጣጣ ውስጥ ዘመቻ ትንተና እና ንጽጽር እጅግ በጣም ቀልጣፋ ሠርቶ አድርጓል እንዲሁ እኔ ጉዞ ላይ ይሰራሉ. የተለያዩ መለያዎች ውስጥ ምንም ተጨማሪ ምዝግብ ለማየት!\""} {"text": "1) እንደሚታወቀው በውጭ የምንኖር ኢትዮጵያውያን በየኣመቱ በቢልዮኖች የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ ከውጭ ንግድ (export) በበለጠ ለኣገሪቱ ኢኮኖሚ እናበረክታለ። ግን ዳያስፖራውን የሚያበራታቱ እንደ ዘመናዊ መንደር የመሳሰሉን ቦታ ደግሞ ከመንግስት ቢበረከትለት ድርሻው የበለጠ ያድግ ነበር። በመንግስት በኩል ይህንን ግምት ውስጥ ያስገባ የታሰበ ነገር አለን?"} {"text": "እኛ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላለፈ ignoring ት who ን a message from ወደ ቋንቋ in እና ታሪክ እየሰራን መሆኑን እንድትገነዘቡ እፈልጋለሁ. ይሄ መልዕክት በዚህ ቋንቋ ስም እንኳ ነው's name. እኔ ቆንጆ ነኝ, ምንም ጥርጥር የለውም."} {"text": "• አዋጁ ማንኛውም ሰው በዚህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት በሕግ አስከባሪ አካላት ወይም ሌላ በሕግ ሥልጣን ባለው አካል የሚሠጥ ሕጋዊ ትዕዛዝ እና መመሪያን የመፈጸም ግዴታ እንዳለበት ይደነግጋል። እንዲሁም የፌደራል፣ የክልል የሕግ አስከባሪ ተቋማት እና ሌሎች በሕግ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት ተመጣጣኝ ኃይል በመጠቀም በአዋጁ አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት ይፋ የተደረጉ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን የማስፈጸም ስልጣን እንደሚኖራቸው ይደነግጋል።"} {"text": "አንድ ዕብድ አራት ኪሎ ላይ ጆሊ ባር ፊት ለፊት ቆሞ «ወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በስድስት ይከፈላል፣ በስድስት ይከፈላል» እያለ ቡትቶውን እየጎተተ ይጮኻል፡፡ አጠገቡ የነበሩ ጋዜጣ ሻጮች «ዝም በል፣ ዕብድ፣ ተነሣብህ ደግሞ፤ማን ይከፍለዋል ደግሞ፤ መዓት አውሪ» አሉና ሊያባርሩት እጃቸውን ወነጨፉ፡፡ እርሱም በተራው ከት ብሎ ሳቀና «የዕውቀት ማነስ ችግር አለባችሁ፡፡ ኩላሊታችሁ ችግር አለበት፡፡ የኛ ሰው መከፋፈል ልማዱኮ ነው፡፡ በዝባዥ እና ተበዝባዥ፤ አድኃሪ እና ተራማጅ፤ ፊውዳል እና ፀረ ፊውዳል፤ ኢምፔሪያሊስት እና ፀረ ኢምፔሪያሊስት፤ አብዮተኛ እና ፀረ አብዮተኛ፤ ሕዝባዊ እና ፀረ ሕዝብ፤ ልማታዊ እና ፀረ ልማት፤ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ኪራይ ሰብሳቢ» መልሶ ከት ብሎ ሳቀ፡፡"} {"text": "በዚህ ጊዜ ላይ ደረስን ከሆነ, ነገር ግን አሁንም 1xBet ጉርሻ እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ጥያቄዎች በጣም በትክክል የመገልገያ ነው, ያ, ምዝገባውን ለማጠናቀቅ, ደንቦች በ እርግጠኛ ሁሉንም መስኮች በማድረግ. እንግዲህ, እርስዎ የጉርሻ ኮድ አያስፈልግዎትም, በመሆኑም የምዝገባ ደረጃ በመሙላት እና የመጀመሪያ ተቀማጭ እቀበላችኋለሁ ማድረግ 100% የእርስዎ ፕሪሚየም እሴት 1xBet. Intellection እናንተ 1xBet ማቅረብ ምን ነው."} {"text": "መምህር ግርማ ወንድሙ ለገንዘብ ያላችው ፍቅር በጣም በጣም የሚያስፈራና የሚያሳስብ ነው። በአሁኑ ስአት በኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ አጥማቂና ፈዋሾች አሉ ፥ ነገር ግን መምህር ግርማን የተለየ የሚያደርጋቸው VCD እና መቁጠሪያ በመሸጥ ብዙ ብር ኣካብተዋል። እንዲሁም በራዲዬ ኣቢሲኒያ አማካኝነት ከዳያስፖራው በጣም ብዙ ብር እየተበዘበዘ ነው።በእስጢፋኖስም ሆነ በየረር ስላሴ ከአስተዳደሩ እና ከቄሶች ጋር በገንዘብ ድርሻ በመደራደር እስካሁን እንደፈለጉት ግቢውን ለንግድ ተከራይተው ከባድ ገንዘብ እየሰሩ ነው።"} {"text": "✴በ099********* ይደውሉ ዋጋ- ከ450 ብር ልዩ ጌጣጌጦችን ስጦታ መስጠት ካሰቡ, ለአርሶም መግዛት ከፈለጉ ፦ብራስሌቶች ፦ቀለበቶች ፦የ አንገት አምባሮች ፦ሌላም ለየት ያሉ ስጦታዎችን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን እናም የተለያዩ ጥራት ያላቸው ሰአቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ያግኙ ኣድራሻ:- ቦሌ መድሃኒኣለም ከ ሸገር ሃውስ አጠገብ ቦን ኣዲስ ፊትለፊት ያለው ..."} {"text": "በካናዳ የሚኖርና ቀደም ሲል የአብን አባል ሆኖ ተመልምሎ እንደነበር የሚናገር እንዳለው በሂደት ድርጅቱን ሳቀውና አፈጣጠሩ ሲገባው እራሱን አግልሏል። የአብን አባል ሲሆን ሌሎች አባላትን በተቀጽላ ስም ያውቃቸው እንደነበር፣ በቡድን የማህበራዊ ገጽ አምድ ስልጠና ይወስድ እንደነበርና “ላይሊበላ የአገው ነው” የሚል ትምህርት ሲሰጥ ግራ መጋባቱን፣ ይህ ሲሆን ለበለጠ ትምህርት በሚል እጅግ ታዋቂ የሆነ ኤማህበራዊ ሚድያ ጸሃፊና አንቂ እንዲያስረዳው ከተደረገ በሁዋላ ድርጅቱን በራሱ ፈቃድ ተሰናብቷል። ከዛ በሁዋላ የነበረውን ኔት ዎርክ ተጠቅሞ ባደረገው ክትትል በርካታ መረጃዎች በማግኘቱ አዝኖ መቀመጡን አስታውቋል።"} {"text": "በዘር ፖለቲካ ቀውስ ፈጣሪነታቸው ወያኔዎችም ሆኑ ኦነጎች አገዛዛዊ ወይም ተቃዋሚ በሚባሉ ጎራዎች በቀላሉ የሚፈጁ አይደሉም። የአገዛዝ እና የተቃውሞ ወሰን ላይ እግራቸውን አንፈራጠው በሁለቱም ጎራ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ናቸው። በስግብግብ ጎሠኛ ሙስናም ይሁን በአድር ባይነት እንዳስፈለጋቸው ወይም እንደተመቻቸው ከአንዱ ጎራ ወደ ሌላው ገባ ወጣ ይላሉ። በወያኔያዊና ኦነጋዊ ዘረኛ ፖለቲካና አገዛዝ እንግዲህ የሚመስለውን የሆነ ነገር እምብዛም የለም።"} {"text": "፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በዳላስ፣ ቴክሳስ ሠላሳ አምሥተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በጠመንጃ ጥይት ተገድለው ሞቱ። በሚጓዙበት ተሽከርካሪ ውስጥ አብረዋቸው የነበሩትም የቴክሳስ ገዥ ጆን ኮናሊ በጥይት ተመተው ቆስለው ነበር። በዚህም ታሪካዊ ድርጊት የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ ተይዞ በቁጥጥር ሥር ሆነ። የዚያኑ ዕለት ምክትል ፕሬዚደንቱ ሊንደን ቢ ጆንሰን ሠላሳ ስድስተኛው ፕሬዚደንት ሆነው የመሀላ ሥርዐታቸውን በመፈጸም ስልጣኑን ተቀበሉ።"} {"text": "Yasen የኤሌክትሮኒክ ቴክኖሎጂ Co., Ltd. ቻንግ ከዦ በ 2001 የተመሰረተ ሲሆን ልማት 2006 18 ጋር ዓመታት ውስጥ በዓለም አቀፍ የንግድ ማድረግ ጀመረ ነበር, Yasen አሁን ቻይና ውስጥ ኢ.ኤ.ኤስ. ምርቶች ግንባር አምራች ነው. Yasen ያላቸውን ዝርዝር መመሪያ መሠረት የኤሌክትሮኒክ ጸረ-ስርቆት ምርቶች ጋር ያለንን ደንበኞች በመርዳት ላይ ያተኮረ ነው."} {"text": "WoopShop: - የመስመር ላይ ግብይት እጅግ በጣም ጥሩው ጣቢያ ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ምርጡን ማግኘት ከፈለጉ በትክክለኛው ቦታ ላይ ነዎት ፡፡ ልብሶችን ፣ ጫማዎችን ፣ መለዋወጫዎችን ፣ ጌጣጌጦችን ፣ የግል እንክብካቤ ምርቶችን እና ሌሎችንም ጨምሮ በርካታ የሸቀጣ ሸቀጦችን የሚያስተናግድ WoopShop ለፋሽን እና ለአኗኗር የመጨረሻ መድረሻ ነው ፡፡ የቅጥ መግለጫዎን ወቅታዊ በሆኑ ዕቃዎች ውድ ሀብታችን እንደገና ለማብራራት ጊዜው አሁን ነው። የእኛ የመስመር ላይ መደብር የቅርብ ጊዜውን በዲዛይነር ምርቶች በቀጥታ ከፋሽን ቤቶች ያመጣልዎታል። ከቤትዎ ምቾት በመስመር ላይ በ WoopShop መግዛት እና ተወዳጆችዎን በበርዎ በር እንዲደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ ፡፡ ምርጥ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያ እና ከፍተኛ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያ ለፋሽን ልብስ ፣ ጫማ ወይም መለዋወጫ ይሁኑ ፣ WoopShop ተስማሚ የፋሽን ጥምረት እና ተግባራዊነት ለወንዶች ፣ ለሴቶች እና ለልጆች ፡፡ ለተለያዩ ጊዜያት ሊገዙዋቸው ከሚችሏቸው የአለባበሶች አይነቶች ጋር ሲመጣ ሰማዩ ወሰን መሆኑን ትገነዘባለህ ስማርት የወንዶች ልብሶች - በ WoopShop ላይ ስማርት መደበኛ በሆኑ ሸሚዞች እና ሱሪዎች ፣ በቀዝቃዛ ቲ-ሸሚዞች እና ጂንስ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አማራጮችን ያገኛሉ ፡፡ ወይም የኩርታ እና የፓጃማ ጥምረት ለወንዶች ፡፡ አመለካከትዎን በታተሙ ቲሸርቶች ይልበሱ ፡፡ ከቫርስስ ቲ-ሸሚዞች እና ከተቸገሩ ጂንስ ጋር ወደ ኋላ-ካምፓስ ንዝረት ይፍጠሩ ፡፡ ጊንግሃም ፣ ጎሽ ወይም የመስኮት-ንጣፍ ቅጥ ፣ የተረጋገጡ ሸሚዞች ተወዳዳሪ የማይሆኑ ብልህ ናቸው ፡፡ ብልጥ ተራ እይታን በቻኖዎች ፣ በተሸፈኑ ጂንስ ወይም በተከረከሙ ሱሪዎች ያዋህዷቸው ፡፡ በብስክሌት ጃኬቶች ቄንጠኛ የተደረደሩ እይታዎችን ይምረጡ። ውሃ መቋቋም በሚችሉ ጃኬቶች ውስጥ በድፍረት በደመና አየር ውስጥ ይሂዱ ፡፡ በማንኛውም ልብስ ላይ እምነት እንዲጥልዎ የሚያደርግዎትን የሚደግፉ ልብሶችን ለማግኘት በውስጣችን የውስጥ ክፍል ውስጥ ያስሱ ፡፡ ወቅታዊ የሴቶች ልብሶች - በ WoopShop ለሴቶች የመስመር ላይ ግብይት ሙድ ከፍ የሚያደርግ ተሞክሮ ነው ፡፡ ሂፕን ይፈልጉ እና በዚህ ክረምት በቻኖዎች እና በታተሙ ቁምጣዎች ምቹ ሆነው ይቆዩ። በትንሽ ጥቁር ልብስ ለብሰው ቀንዎ ላይ ሞቃታማ ሆነው ይመልከቱ ፣ ወይም ለ ‹ሽፍታ› ቀላ ያለ ልብሶችን ይምረጡ ፡፡ የጭረት ቀሚሶች እና ቲ-ሸሚዞች የባህር ላይ ፋሽን ፋሽንን መንፈስ ይወክላሉ ፡፡ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ከባርዶት ፣ ከትከሻ ፣ ሸሚዝ-ቅጥ ፣ ብሉዝ ፣ ጥልፍ እና የፔፕል ጫፎች መካከል ተወዳጆችዎን ይምረጡ ፡፡ በቀጭኑ በሚለብሱ ጂንስ ፣ ቀሚሶች ወይም ፓላዛዎች ያጣምሯቸው ፡፡ ከርቲስ እና ጂንስ ለቅዝቃዛው የከተማ ነዋሪ ፍጹም ውህደት-አልባሳት ጥምረት ያደርጋሉ ፡፡ እንደ ሠርግ ባሉ ትላልቅ ማህበራዊ ዝግጅቶች ላይ ታላላቅ ሳሮቻችን እና ሊሄንጋ-ቾሊ ምርጫዎች ፍጹም ናቸው ፡፡ የሳልዋር ካሚዝ ስብስቦቻችን ፣ ኩርታዎቻችን እና የፓቲያላ ልብሶቻችን ለመደበኛ ልብስ ለመልበስ ምቹ አማራጮችን ያደርጉላቸዋል ፡፡የጫማ ጫማዎች - አለባበሱ ሰውየውን ቢያስቀይረውም ፣ የሚለብሱት የጫማ አይነት የአንተን ማንነት የሚያንፀባርቅ ነው ፡፡ እንደ ስኒከር እና እንጀራ ያሉ ወንዶች ላሉት መደበኛ ባልሆኑ ጫማዎች ውስጥ የተሟላ አሰላለፍን እናመጣብልዎታለን ፡፡ በብሮሾችን እና በኦክስፎርድ ለብሰው በሥራ ቦታ የኃይል መግለጫ ያቅርቡ ፡፡ ለወንዶች እና ለሴቶች በሩጫ ጫማዎች ለማራቶን ይለማመዱ ፡፡ እንደ ቴኒስ ፣ እግር ኳስ ፣ ቅርጫት ኳስ እና የመሳሰሉት ላሉት የግለሰብ ጨዋታዎች ጫማዎችን ይምረጡ ፡፡ ወይም በጫማዎች ፣ በተንሸራታቾች እና በተንሸራታች-ሰጭዎች በሚሰጡት ተራ ቅጥ እና ምቾት ውስጥ ይግቡ ፡፡ ፓምፖችን ፣ ተረከዙን ቦት ጫማዎችን ፣ የሽብልቅ ተረከዙን እና የእርሳስ ተረከዙን ጨምሮ ለሴቶች የሚሆኑ የፋሽን ጫማዎችን አሰላለፍ ያስሱ ፡፡ ወይም በሚያምር እና በብረት በተሠሩ ጠፍጣፋዎች አማካኝነት በጣም ጥሩውን ምቾት እና ቅጥን ይደሰቱ ቄንጠኛ መለዋወጫዎች - WoopShop ልብሶችዎን በትክክል የሚያሟሉ ለክፍል መለዋወጫዎች ምርጥ የመስመር ላይ የገቢያ ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ ዘመናዊ አናሎግ ወይም ዲጂታል ሰዓቶችን መምረጥ እና ከቀበቶዎች እና ማሰሪያዎች ጋር ማመሳሰል ይችላሉ። አስፈላጊ ነገሮችዎን በቅጡ ለማከማቸት ሰፊ ሻንጣዎችን ፣ ሻንጣዎችን እና የኪስ ቦርሳዎችን ይምረጡ ፡፡ አነስተኛ ጌጣጌጦችን ወይም ታላላቅ እና የሚያብረቀርቁ ቁርጥራጮችን ቢመርጡም የእኛ የመስመር ላይ የጌጣጌጥ ስብስብ ብዙ አስደናቂ አማራጮችን ይሰጥዎታል ፡፡Fun እና frolic - በ WoopShop ለልጆች የመስመር ላይ ግብይት ሙሉ ደስታ ነው ፡፡ ትንሹ ልዕልትዎ የተለያዩ ልዩ ልዩ ቆንጆ ልብሶችን ፣ የባለር ጫማዎችን ፣ የጭንቅላት ማሰሪያዎችን እና ክሊፖችን ይወዳል ፡፡ ከእኛ የመስመር ላይ መደብር ውስጥ የስፖርት ጫማዎችን ፣ ልዕለ ኃያል ቲ-ሸሚሶችን ፣ የእግር ኳስ ማልያዎችን እና ሌሎችን በማንሳት ልጅዎን ያስደስተው ፡፡ የሚንከባከቡ ትዝታዎችን ሊፈጥሩባቸው የሚችሉባቸውን የአሻንጉሊት ስብስቦችን ይመልከቱ ፡፡ ውበት እዚህ ይጀምራል - በተጨማሪም ከ ‹WoopShop› የግል እንክብካቤ ፣ ውበት እና ቆንጆ ምርቶች ጋር ቆንጆ ቆዳን ማደስ ፣ ማደስ እና ማሳየት ይችላሉ ፡፡ ሳሙናዎቻችን ፣ የገላ መታጠቢያ ገንዳዎች ፣ የቆዳ መንከባከቢያ ክሬሞች ፣ ሎሾች እና ሌሎች አዩቬይድ ምርቶች እርጅናን የሚያስከትለውን ውጤት ለመቀነስ እና ተስማሚ የማፅዳት ልምድን ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ የተቀየሱ ናቸው ፡፡ የራስ ቆዳዎን በንጽህና እና ሻምፖዎችን እና ፀጉርን በሚጠብቁ ምርቶች uber-stylish ያድርጉ ፡፡ ተፈጥሮአዊ ውበትዎን ለማሳደግ ሜካፕ ይምረጡ ዎፕፕፕ የመኖሪያ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ ለመለወጥ ሊያግዝ ከሚችል ምርጥ የመስመር ላይ የግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በመኝታ ክፍሎችዎ ውስጥ በአልጋ ልብስ እና መጋረጃዎች ቀለም እና ስብዕና ይጨምሩ። እንግዶችዎን ለማስደመም ዘመናዊ የጠረጴዛ ዕቃዎችን ይጠቀሙ ፡፡ የግድግዳ ማጌጫ ፣ ሰዓቶች ፣ የፎቶ ፍሬሞች እና ሰው ሰራሽ እጽዋት በቤትዎ ውስጥ በማንኛውም ጥግ ​​ላይ ህይወትን እንደሚተነፍሱ እርግጠኛ ናቸው ፡፡ በጣትዎፕስዎ ላይ ተመጣጣኝ ፋሽን በዓለም ላይ ፋሽን ለሁሉም ተደራሽ ከሚሆኑባቸው ልዩ የመስመር ላይ ግብይት ጣቢያዎች አንዱ ነው ፡፡ በገበያው ውስጥ የቅርብ ጊዜውን የንድፍ ልብስ ፣ ጫማ እና መለዋወጫ ለመመልከት አዲስ መጤዎቻችንን ይመልከቱ ፡፡ በአለባበስ በየወቅቱ በጣም በሚያምር ዘይቤ ላይ እጆችዎን ማግኘት ይችላሉ ፡፡ እንዲሁም በሁሉም የህንድ የበዓላት ቀናት ውስጥ ምርጥ የሆነውን የብሄር ፋሽንን ማግኘት ይችላሉ። በጫማ ፣ ሱሪ ፣ ሸሚዝ ፣ ሻንጣዎች እና ሌሎችም ላይ በየወቅቱ የምናደርጋቸው ቅናሾች እንደሚደነቁ እርግጠኛ ነዎት ፡፡ የወቅቱ መጨረሻ ሽያጭ ፋሽን በማይታመን ሁኔታ ተመጣጣኝ በሚሆንበት ጊዜ የመጨረሻው ተሞክሮ ነው ሱፕ ኦንላይን በ WoopShop በተሟላ መተማመን WoopShop ከሁሉም የመስመር ላይ መደብሮች ምርጥ የሆነው ሌላኛው ምክንያት እሱ የሚያቀርበው ሙሉ ምቾት ነው ፡፡ ተወዳጅ ምርቶችዎን ለተለያዩ ምርቶች የዋጋ አማራጮች በአንድ ቦታ ማየት ይችላሉ ፡፡ ለተጠቃሚ ምቹ የሆነ በይነገጽ በምርጫዎ ሂደት ውስጥ ይመራዎታል። የተሟላ መጠን ሰንጠረtsች ፣ የምርት መረጃ እና ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምስሎች ምርጥ የግዢ ውሳኔዎችን እንዲያደርጉ ይረዱዎታል ፡፡ የክፍያ አማራጮችዎን በካርድም ሆነ በጥሬ ገንዘብ አቅርቦት ላይ የመምረጥ ነፃነትም አለዎት። የ 15 ቀናት ተመላሽ ፖሊሲ እንደ ገዢ የበለጠ ኃይል ይሰጥዎታል። በተጨማሪም ለተመረጡት ምርቶች የመሞከር እና የመግዛት አማራጭ ደንበኞችን ወዳጃዊነት ወደ ቀጣዩ ደረጃ ያደርሰዋል ፡፡ ከቤትዎ ወይም ከሥራ ቦታዎ በምቾት ሲገዙ ከችግር ነፃ የሆነ ተሞክሮ ይደሰቱ ፡፡ የ Android | የ iOS"} {"text": "የውጭ ፖሊሲ አንድ አገር ከጎረቤቶቹ፣ ከአካባቢው አገሮችና በተለያዩ አህጉራት ከሚገኙ አገሮች ጋር የሚኖረውን ግንኙነት፣ የሚያከናውናቸውን ተግባራትንና ጥቅሞቹን መሰረት አድርጎ የሚወስንበት መሳሪያ ነው።..."} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ከዚያስ? ከዚያ በኋላማ ሰውዬው እንደ ቄራ ሥጋ ይበለታል፤ እንደ ትንታኔ ዜና ይወራረዳል፤ እንደ ጠቅላላ ሕክምና ሙሉ ምርመራ ይሠራለታል፤ አንዳንዴም ይወገዛል፡፡ ይፈረድበታል፡፡ ይታማል፡፡ ይቦጨቃል፡፡"} {"text": ""} {"text": "“ሁለት ፍቅረኛሞች ለዕጮኛነት ወይም ለጋብቻ ከመድረሳቸው በፊት ከአንድ እስከ ሶስት ዓመታት አብረው ቢያሳልፉ ጥሩ ነው” - ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ 09/11/2020 32:58 ..."} {"text": ""} {"text": "የአገሩ ህዝብ በዓዳንደር በደረሰው እልቂት ጉድ እያለ እናትና ልጅ በዮሐንስ ቤተክርስቲያን በአንድ መቃብር ተቀበሩ። አደይ አለማሽም በዚያው ዕለት ምቻአል (10) ባላጎ ሁለተኛ ልጃቸውን ቀበሩ።"} {"text": ""} {"text": "ለመጀመሪያ ጊዜ ለሰዎች የተሰጠው የጾም ትእዛዝ ነው፡፡ አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር አዳምና ሔዋንን፡- ይህን ዕፀ በለስ አትብሉ ሲል ከዕፀ በለሱ ተከልከሉ ጹሙ ማለቱ ነው፡፡ እነርሱ ግን አትብሉ የተባሉትን በሉ ከገነት ወጡ ተጎዱ አለመጾም ያስጎዳል፡፡ በዚህ መሠረት ኃጢአት በመብል ምክንያት ወደዓለም ገባ፡፡"} {"text": "ኣብ'ዚ ከተማ ይኹን ኣብቲ ከባቢ ኣብ ዝርከባ ከተማታት፡ ብርክት ዝበሉ ዓበይትን ነኣሽቱን ወሃብቲ-ስራሕ ይርከቡ። ኣብዚ ከባቢ ዘለዉ ክፍቲ ናይ ስራሕ-ቦታታት ንምርኣይ ኣብ ማእተዊ ናይ'ዚ ሓበሬታ ''ክፍቲ ናይ ስራሕ ቦታታት'' ኣብ ትሕቲ ዝብል ኣርእስቲ ትረኽብዎ። እቶም ናይ ባዕልኹም ትካል ክትጅምሩ እትሓስቡ ሰባት፡ ኣብ መርበብ-ሓበሬታ ምምሕዳር ከተማ ነዓኹም ዝኸውን ኣገዳሲ ሓበሬታ ትረኽቡ።"} {"text": "Z insider - Ethiopikalink Radio Program : Saturday May 10,2014ሙሽሪት በሰርጓ (በጫጉላዋ) ምሽት ታግታ አመሸች የከተማችን አስገራሚ የመኪና ሌቦች ከፖሊስም ጭምር የሚሰርቊ ቴዲ አፍሮ ከአሜሪካ ማስጠንቀቂያ ደረሰዉ የዉጭጉዳይ ሚንስቴር አልበም ሊያሳትም ነዉ እና ሌሎች የሚገራርሙ ወሬዎች በኢትዮፒካሊንክ የዉስጥ አዋቂ"} {"text": "በአንፃሩ ደግሞ የመንግሥት የኮንስትራክሽን ውሎች የሚባሉት መንግሥት ለህዝብ ጥቅም ብሎ የሚገባቸው ውሎች ሲሆኑ በተለይም ደግሞ የአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች የግንባታ ሥራ ለማካሄድ የሚገቧቸው ውሎች እና የግዥ ውሎች (Procurement contracts) ናቸው፡፡"} {"text": "አቶ ተማም አባ ቡልጉ ከአዲስ ጉዳይ መጽሄት ቁጥር 128 ህዳር/2006 ዕትም ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ አዲስ ጉዳይ፡ የሙስሊሙ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ወደ ታህሳስ 3 ሲዛዋወር እንደ ጉዳዩ ዓቃቤነትዎ እንዲያውቁት ተደርገው ነበር? ተማም፡ በፍጹም ለእኔ የተነገረኝ ነገር አልነበረም፡፡ ከእኔ ጋር አብሮ የሚሰራ ጠበቃ ፍርድ ቤት ድረስ ሄዶ ‘ጉዳዩ እንዴት ነው?’ ሲለኝ አይ እዚያው ነው ብዬ ሳረጋግጥለት ‘አረ ፍርድ ቤቱ ባዶ ነው’ የሚል ምላሽ ሰጠኝ፡፡ አንዳንድ ጠበቆች ጋር ስደውልም እከሌ የተባለ ጠበቃ እኮ ፍርድ ቤት በነበረበት ወቅት ከጽ/ቤት ተነግሮት ነበር አሉኝ፡፡ በዚህ ዓይነት መልኩ ነው ቀጠሮው መራዘሙን የሰማሁት፡፡ አዲስ ጉዳይ፡ በይፋ የተነገራችሁ ነገር የለም ማለት ነው? ተማም፡ ለእኛ በይፋ ምንም የተገለፀልን ነገር የለም፡፡ በፍርድ ቤት በይፋ … [Read more...] about ‘‘ፍርድ ሲዘገይ ሀገር እንደታሰረ መቆጠር አለበት’’ ተማም አባቡልጉ (የሕግ ጠበቃ)"} {"text": "እነዚህ ንፅፅሮች በከፍተኛ ሁኔታ ከሚበሰብሱ ጋር በጣም ይጋጫሉ ፣ ይህም አብዛኛዎቹን ካርቦን እና ሀይልን እንደ ግሪንሃውስ ጋዞች (ካርቦን ዳይኦክሳይድ እና ሚቴን) እና - በአይሮቢክ መበስበስ መልክ - እንደ ሙቀት ፡፡ [6] በተጨማሪም መበስበሱ በአሞኒያ እና በናይትሬት ኦክሳይድ ፣ ግሪንሃውስ ጋዝ ውስጥ አስፈላጊ ንጥረ-ነገር ናይትሮጂንን ያስወጣል። [7]"} {"text": "ቤተ ክርስቲያናችን እግረ መንገዱን ከዩቱብ ቻናሉ ገቢ ማግኘት እንዲችልም ሰብስክራይብ ያደረጉ ሰዎች ቁጥር 1000 መድረስ ይኖርበታል፡፡ ስለዚህ ሁላችሁም ሰብስክራይብ እንድታደርጉና ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ ሼር በማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በትህትና እንጠይቃለን፡፡"} {"text": "ቤት ምኽሪ ክልል ኦሮምያ ኣብ መወዳእታ፣ እቲ ንኣስታት ኣርባዕተ ኣዋርሕ እናተደጋገመ ክርአ ዝጸንሐ ግጭት፣ ናብ ካልእ ዝባኣሰ ኩነታት ከየምርሐ እንከሎ ዝለዓለ ኣተኩሮ ክወሃቦ ጸዊዑ።"} {"text": "· የመከላከያ ሠራዊት አባል በግዳጅ ላይ እያለ ከሞተ የክፍሉ አዛዥ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር እንደ ክብር መዝገብ ሹም እንዲሠራ ለተመደበው ኃላፊ ሞቱን በማሳወቅ ማስመዝገብ አለበት፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "ዛሬ ቤተክርስቲያን ከእያንዳንዱ ኦርቶዶክሳዊ የመክሊቱን እንዲያበረክት ቤተክርስቲያን ጥሪዋን ታቀርባለች፣ ገዳማውያኑ የወገን ያለህ እያሉ ነው ስለዚህ በዚህ ታሪካዊ ጥሪ ተቀብለን የበኩላችንን ጥረት ለማድረግ አምላከ ቅዱሳን የጻድቁ አባ ሳሙኤል ዘዋልድ"} {"text": "እቲ ናይ ምንፃግ ፈተነ ዝዕወት ኣይመስልን።ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ሕዳር ብዝተኻየደ ምርጫ ዓብላልነቶም ዝሰኣኑ ዲሞክራሲያዊያን ኣባላት ቤት ምኽሪ ንናይ ሪፓብሊካዊያን ናይ ምንፃግ ፈተነ ንኣሜሪካዊያን ዝጎድእ እዩ ብምባል ነቒፎምዎ።"} {"text": "ቶማስ ሙሳ ማይበቶት ይብሃል፡ ኣብ ክፍለ ግዝኣት ቨርጂንያ ይቕመጥ። ሎሚ ጣፍ ብዘለዎ ሃብታም ናይ ሓጺን ማዕድን፡ ኤውሮጳውያን ከይተረፉ እናፈተውዎ ይኸዱ`ለዉ ይብል። ኣብ ኣመሪካ ዝፈሪ ጣፍ ካብቲ ኣብ ዓዲ ንፈልጦ ብሃብቲ ኑትሪሽን ዝፍለ ኣይኮነን`ውን ይብል።"} {"text": "በፖለቲካ በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጥቂት የማይባሉ አዳዲስ አገራዊ ድርጊቶችም ተስተናግደዋል። በእነዚህ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ከመስከረም 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዛሬ ዕለት ድረስ አንኳር አንኩር ከሚባሉ አገራዊ ክንውኖች የተወሰኑትን እናስቃኛለን።"} {"text": "ለአንዳንዶች ህይወት የተለየ ትርጉም አላት። ከጸሃይ መውጣት መግባት ባሻገር፤ ከክረምት በጋ መፈራረቅ ባሻገር፤ ህይወት የሆነ የተለየ ትርጉም አላት። እኒህ ሰዎች ለአቅማቸው ግድብ አያበጁም፤ ታልቅ ለመሆን የሌሎች ሰዎችን ፈቃድ አይጠይቁም፤ የተፈጠሩት ለሆነ አላማ እንደሆነ ያምናሉ። የተቀበረውን ችሎታቸውን ለማውጣት ፤ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ይጥራሉ። መውደቅ ማለት የአላማቸው ማክተም ሳይሆን፤ ይበልጥ የሚጠነክሩበት እና ገዝፈው የሚመጡብት እድል ነው። አመንም አላመንም ታላቅነት በሁላችንም ውስጥ ያለ ነገር ነው። ደስተኛ በሆኑት እና ባልሆኑት፤ ስኬታማ በሆኑት እና ባልሆኑት፤ በአሸናፊዎች እና በተሸናፊዎች መካከል ያለው ልዩነት የአስተሳሰብ ልዩነት ብቻ እንደሆነ የተረጋገጠ እውነታ ነው። ታላላቅ ሰዎችን ልዩ ከሚያረጋቸው ባህሪያት እና ከተገለጹላቸው ሚስጥሮች ውስጥ ጥቂቶቹ እነሆ….."} {"text": "በቀጣይ አገራዊ መግባባት በመፍጠር የአገር ህልውናን ለማስቀጠል አስፈላጊ በመሆኑ ልዩነቶችን አስታርቆ ማስኬድ የሚያስችል መድረክ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ አቅርበዋል።"} {"text": "ከደጀሰላም ብሎግ ምስረታ ወዲህ ያለው የእኛ ሲኖዶስ ስብሰባ ግን “ሲኖዶስን በብሎግ እናስመለክታለን” በሚሉ ኃይሎች ጫና ውስጥ ወድቋል፡፡የምዕመናን ኑዛዜ ተቀብለው ንስሐ ይሰጣሉ የሚባሉ ጳጳሳት በዚህ በትንሹ ነገር መታመን አቅቷቸው የሲኖዶሱን ስብሰባ ሜሴጅ እየተላላኩ የቤ/ክ ክበር ማስጠበቅ አለመቻላቸው ያሳዝናል፡፡ብሎጎቹ ቆመጥ የላቸውም፤ዳኛ አይደሉም፡፡ነገር ግን ከፍ/ቤት በላይ፣ከሲኖዶሱና ከጳጳሳቱም በላይ ይፈራሉ፡፡ታዲያ ዳንኤል ክብረትስ ቢሆን ሰው አይደለ እንዴ በምን አቅሙ ተቋቋሞ ነው እነሱን የሚጋፈጥ፡፡ብሎጎቹን ያመጣቸው እስኪመልሳቸው ዝም ብሎ መመልከት ነው፡፡የቤ/ክ ቋሚ ተቀጣሪ ሰራተኞችማ ስለእነሱ ከተናገርን አቅጣጫ የሌለው መርከብ ሆነን ጎዳንችን ስለሚጠፋ ዝም ነው የምንል፡፡እነሱ ማንንም የማብጠልጠል መብት አላቸው፡፡መረጃ አምጡ አይባልም፡፡ባይሆን እንደፈለጉ ሲናገሩ ቃለሕይወት ያሰማልን ነው የሚባለው፡፡"} {"text": "ኮሮና ቫይረስን በሚመለከት ለመከላከል እውቀት አለመኖርና የቫይረሱን ስርጭት በመፍራት ችላ ማለት የሚያስከትለው ውጤት በተለይም በሰሜን ምእራብ ኢትዮጵያ ጎንደር ካሉ እርጉዝ ሴቶች መካከል በተወሰኑት ላይ ጥናት ተደርጎ እ.ኤ.አ14 January 2021\t"} {"text": "2/ ለኢቲቪ ከ 40ሺህ ብር በላይ በጀት መድቦ ''ተጓዥ ካሜራችን'' የሚል በሳምንት አንድ ጊዜ በጋዜጠኛ ብዙ ወንድም አገኘሁ አዘጋጅነት የሚቀርብ የሚናፈቅ ፕሮግራም ጀምሮ የተረሱ ብሄረሰቦችን የአኗኗር ባህላቸውን እና ታሪካቸውን ያስተምር ነበር።ብዙዎቻችን በልጅነት ጊዜ ይህንን ፕሮግራም እናስታውሳለን።"} {"text": "የ1966 ዓ.ም ተከትሎ የመጣው ለውጥ ቀደም ሲል የነበረውን የርስት ጉልት ግንኙነት በመሻር በመሬት ላይ አዲስ መዕራፍ ከፍቷል፡፡ በጊዜው ወደ ሥልጣን የመጣው የደርግ ሥርዓት ይከተል በነበረውን የሶሻሊስት ርዮተ ዓለም በመመራት ኢኮኖሚውን የሚመሩትን ዋና ዋና ነገሮች ከግል ባለቤትነት ወደ ሕዝብ ባለቤትነት ሲያሸጋግር መሬትም የገጠር መሬትን የሕዝብ ኃብት ለማድረግ በሚል አዋጅ ቁጥር 31/67 የሕዝብ ኃብት በሚል ታወጀ፡፡ አዋጁም መሬት አይሸጥም አይለወጥም የሚለውን ጥብቅ የሆነና የመሬት ጉዳይን ከሌሎች ንብረቶች የሚለየውን ገደብ ይዞ ብቅ ብሎ ነበር፡፡"} {"text": "“የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ የዩናይትድ ስቴትስ ጉብኝት፣ ግዙፉ የዋሽንግተን ዲሲው ስብሰባና ሌሎች ቀለመ ብዙው ሥነ ሥርዓቶችና የዝግጅት ሂደት ከዝግጅቱ አስተባባሪዎች ጋር በሚደረግ ውይይት ይቃኛሉ።”"} {"text": "አቶ አበበ በአገሪቱ እየተስተዋለ ላለው የመልካም አስተዳደር ችግር አንዱ ምክንያት በትምህርት ጥራት ዝቅተኛ መሆን ነው ይላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህሩ በበኩላቸው፣ ‹‹በትምህርት ጥራት መጓደል አገሪቱ በከፍተኛ ደረጃ እየተጎዳች ነው፡፡ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጦች መሠረት የትምህርት ጥራት በመሆኑ፣ መንግሥት በዚህ ጉዳይ ላይ ያለውን ክፍተት እንደገና ቢፈተሽና ቢያስተካከል መልካም ነው፤›› ብለዋል፡፡"} {"text": "የሆነ ሆኖ እኔ የአዲስ አበባ ቻምበር ዳይሬክተር ሆኜ ከ1997 ምርጫ ጋር ተያይዞ በተከሰተው ቀውስ ከሱቆች መዘጋትና ከመሳሰሉ ነገሮች ጋር በተገናኘ ፈታኝ ወቅት ነበር፡፡ ታዲያ ሱቆችን ከማስከፋት ጀምሮ አጠቃላይ የንግዱ ማህበረሰብ ወደቀድሞው መረጋጋትና የንግድ ሥርዓት እንዲገባ፣ነጋዴው በራሱ ካጠፋ እንዲጠየቅ፣ነገር ግን ድርጅቶቹ ሥራቸውን እንዲቀጥሉ የማድረግ ፈታኝ ወቅት አሳልፈናል፡፡ ያ ወቅት በጣም አስቸጋሪ ነበር፡፡"} {"text": "እቲ ሓደ ሚልዮን መሸፈኒ ኣፍን ኣንጫን ማስክ፣ ጓንቲን ንመተንፈሲ ዝሕግዝ መሳርሒታትን ዘተቓለለ ናውቲ ሕክምና፣ ካብ ኣዲስ ኣበባ ናብ ኩለን እተን ሃገራት ክከፋፈል ምዃኑ፣ ኣፈኛ ውድብ መግብን ሕርሻን፣ ኤሊሳቤጥ ባይርስ ካብ ጀኔቫ ሓቢራ።"} {"text": "ከፊት ለፊት ካለው ነገር ይልቅ ከጀርባ ያለውን ነገር የመፈለጉ ልማድ የመጠራጠሩ እና ደኅንነት ያለመሰማቱ ውጤት ነው፡፡ ሰውዬው ከአንድ የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ይገባና ጥበቃውን ጠጋ ብሎ «ይህ ቤተ ክርስቲያን ለምን መድኃኔዓለም ተባለ» ብሎ ይጠይቃቸዋል፡፡ እርሳቸውም «አንዳች ነገር ቢኖረው ነው እንጂ ያለ ምክንያት መድኃኔዓለም አልተባለም፡፡ አንድ ነገር ከጀርባው ይኖረዋል፤ መቼም ያለ ምክንያት መድኃኔዓለም አላሉትም» አሉት ይባላል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኢትዮጽያ የባህር በርዋ አሰብ እስካልተመለሰላት ድረስ ኢህአዴግ ከየትኛውም በጎም ይሁን መጥፎ ስራዋች የባህር በር ማዘጋቱ ከሁሉም በላይ ጎልቶ ይወጣል፡፡ አሰብ ለኢትዮጽያ እስካልተመለሰ ድረስ ዘመናት አልፈው ዘመናት ሲተኩ በግዜው ኢህአዴግ ማን ነበር ሲባል መልሱ መንገዶችን፣ ት/ቤቶችን ወይንም ሀኪም ቤቶችን ያነጸው አይሆንም ፡፡ መልሱ የኢትዮጽያን የባህር በር ያዘጋው መንግስት ነው የሚሆነው፡፡"} {"text": "ሳልቫኪርን ተቓዋሚኡ ሬክ ማቻር፣ ከም ፕረዚደንትን ምክትልን ኮይኖም መንግስቲ እታ ሃገር ክመርሑ ኣብ ስምምዕ እኳ እንተበጽሑ፣ ኣብ መንጎእም ምትእምማን ከምዘየለ ተዓዘብቲ ይጠቕሱ።"} {"text": "ፍተሻው እንደተጠናቀቀም በትላልቅ ሽንጣም አውቶብሶች እየጫኑ ወደ ተርሚናሉ ወሰዱን፡፡ ተርሚናሉ ላይ ስንደርስ የሚገርም አቀባበል ተደረገልን፡፡ የምንበላው ቁርስና ሻይ ቡና እንዲሁም ለብርዱ ብርድልብስ ተዘጋጅቶ ጠበቀን፡፡ የህክምና ባለሙያዎችና የስነልቦና ባለሙያዎች እርዳታ ሊሰጡን እየተጠባበቁ ነበር፡፡ አስገራሚ አቀባበል ነው የተደረገልን።"} {"text": "ለመድገም፣ “ንጉሡ ይውረዱ እንጂ ያን እናመጣለን፣ ይህን እናደርጋለን…” ያልተባለ፣ ያልተጠየቀ ነገር የለም። ሁሉም ተብሏል። …መሬት ለአራሹ ዱሮ፣ በተማሪው ተባለ። ነጻ- የፓርላማ ምርጫ ከአልሆነ ተባለ። የዜጎች መብት ይከበር ተባለ።… ሳንሱር ተነስቶ ልብ ወለድ ድርሰት እንደልብ አትመን እናውጣ ተባለ። የምርምር ነጻነት፣ የመናገር ነጻነት…ተባለ። በእነዚህ ሁሉ ፣ ጥያቄዎች ደግሞ እንደምናውቀው ንጉሠ ነገሥቱ፣ ይከሰሱበት ነበር። በእነዚህ ጥያቄዎች ዙሪያም ሁሉም ሰው ተሰለፎአል። ታዲያ ውጤቱ የት አለ? መልሱ የትደረሰ? ምን ይታያል? የት ነው ያለነው?"} {"text": ""} {"text": "ለአብነት ትምህርት ቤቱ የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች ማለትም ጠረጴዛ ፤የመምህሩ ወንበር እና የአብነት ተማሪዎች የሚቀመጡበት ድጋፍ አግዳሚ ወንበር ይገዛሉ፡፡ ለመምህራን ማረፊያ ቤት አንድ 1.20ሜX0.70ሜ የሆነ ጠረጴዛና አንድ ወንበር ይኖረዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "5. የመረጃ ተደራሽነት መብት (አንቀጽ 20 GDPR)የመረጃው ርዕሰ ጉዳይ ለአስተዳዳሪው በሰጠው እሱን በተቀናጀ በተለምዶ ጥቅም ላይ በሚውለው ማሽኑ ሊነበብ በሚችል ቅርጸት ፣ የግል መረጃው የተቀበለው ሲሆን ይህ የግል መረጃ በተሰጠበት የአስተዳዳሪው አካል ምንም ዓይነት እንቅፋት ሳይኖር ለሌላ አስተዳዳሪ የመላክ መብት አለው ፡፡ የመረጃው ርዕሰ ጉዳይ በቴክኒካዊ ሁኔታ ከተቻለ የግል ውሂቡ በአስተዳዳሪው በቀጥታ ለሌላ አስተዳዳሪ እንዲላክ የመጠየቅ መብት አለው። በዚህ ክፍል የተጠቀሰው ሕግ የሌሎችን መብቶች እና ነጻነቶች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "በቀጣዩ አመት ሐምሌ 25 ቀን 1998 ዓ.ም ቭላድሚር ፑቲን ከኬጂቢ በኋላ እንደ አዲስ የተቋቋመውና ኤፍኤስ ቢ በመባል የተሰየመው የራሺያ የደህንነትና የስለላ ድርጅት ሃላፊ እንዲሆኑ በፕሬዚደንት ቦሪስ የልሲን ተሾሙ፡፡"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን ከድንጋይ የተገነባ ሲሆን, በኋላ ላይ ባለው አዲስ ተጨማሪ ማሟያ የተጨመረው ኤልኤል ጋት እንግዳ ማረፊያ በፒኮላ ሐይቅ አቅራቢያ ይገኛል. በኡዳንፓር ከሚገኙ ምርጥ የሃይስ ማረፊያዎች ውስጥ አንዳንድ ምርጥ እቃዎችን ያቀርባል. ይህ ዋጋ የማይከፍለው የእንግዳ ማረፊያ በተለይ በጀርባ አጓጊዎች እና በነጠላ ተጓዦች ዘንድ ታዋቂ መሆኑ አያስገርምም. ከ 23 ህንጻዎች ውስጥ, ከሆት ጓሮዎች እስከ ቅስቀሳ የድንጋይ ቅርስ ቅጥር ክፍሎች, እንዲሁም ብዙ የውጨው የጋራ ቦታዎች. ሙቅ ውሃ እስከ 10 am ብቻ ይገኛል"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "ተግባራዊ- ቀላል ክብደት ባለው ኒዮፕሪን የተመዘገበ የፖስታ ማሰሪያ በምቾት ልብስ ስር ወይም በላይ ሊለበስ ይችላል። ቀኑን ሙሉ አቀማመጥዎን ያስተካክሉ። በራስዎ መልበስ እና ማስተካከል ይችላሉ።"} {"text": "ብዛዕባ እዚ መግለጺ ኤርትራ ዝተሓተቱ ወሃቢ ቃል መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣቶ ጌታቸው ረዳ ብወገኑ እናንሳሕበን ኣብ ምብትታን ዝርከብን ሰራዊት ንዓውዲ ኲናት ክርድኣሉ ዝኽእል መንገዲ የለን ኢሎም።"} {"text": ""} {"text": "መልከጼዴቅ እስራኤላዊ ካልሆነ ሊሆን የሚችለው ኢትዮጵያዊ ነው ማለት ነው፡፡ በመሆኑም እግዚአብሔርን በማምለክ ከእስራኤላዊያንም እንቀድማለን ማለት ነው” አልክ አሉኝና “ያህዌ ነኝ ብሎ ራሱን የገለጠው ለሙሴ ነው። ሙሴ ኢትዮጵያዊ ነው ማለትህ ይሆን? ይኸ ደግሞ አዲስ ነገር ነው። ለማንኛውም ግምት ነው፤ ታሪካዊ መረጃ የለውም” አሉኝ በእርስዎ ቤት ሙሴ ከነ አብርሃምና መልከጼዴቅ ይቀድማል አይደል? አየ አቶ መስፍን ሰውን በግምት ታወራለህ ይላሉ እርስዎ ግን አብርሃምና መልከጼዴቅ ከሽህ ዓመታት በላይ የሚቀድሙትን ሙሴን አስቀድመው ይዘባርቃሉ፡፡"} {"text": "እንተኾነ፣ ኣብ ውሽጢ ዓዲ ዝተሰልዓልኩም ደሞዝ ትኽፈልዎ ስለዘለኹምን ናይ ገዛ ክራይን ካልእ ወጻኢታትን ከኣ ብመንግስቲ ስለዝሽፈን፣ እዚ ኣብ ወጻኢ ትኽፈልዎ ኣበል’ዩ እምበር ደሞዝ ኣይኮነን ዝብል ግብረ መልሲ’ዩ ዝወሃቦም።"} {"text": "በአንድ አገር የፍትሕ ሥርዓት ውስጥ የተለያዩ የግጭት አፈታት ዘዴዎች ሊኖሩ ይችላል፡፡ በጣም በሰለጠኑ አገራት መደበኛ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ጨምሮ አማራጭ የግጭት መፍቻ መንገዶችን በመጠቀም ለሚነሱ ግጭቶች እልባት ይሰጣል፡፡ አንዳንድ አገራት ደግሞ በባህላዊ መንገድ በአካባቢያቸው በሚገኝ የግጭት መፍቻ ተቋም ወይም ግለሰብ በማምራት ጉዳያቸውን ሊፈቱ ይችላሉ፡፡"} {"text": "“መላው አማራ” የሚል ድርጅት ሊያቋቁም ላይ ታች ሲሉ አገኘኋቸው። በአገር አቀፍ፣ ማለትም በኢትዮጵያ ደርጃ የተደራጁትን ጨምሮ እሱን ትታችህ መላው አማራ ውስጥ ግቡ ማለት ጀመሩ። አንድ ቀን በጥሞና መከርኳቸው። “አንደኛ ይህን ያደርጉ እንደሆነ ለወያኔ እጅ ሰጡ ማለት ነው። ይኸውና አማራ ተደራጅቶብህ መጣብህ! ለማለት ያገለግለዋል። ሌላው ደግሞ እውነትም ሆነ አልሆነ ያለፉት መንግስታት የአማራ መንግስታትና ነገስታት ስለሚባሉ ዘውዱን ሊመልስብን ለሚል መሳሪያ ሊሆን ይችላልና…” የመሳስለውን ነበር። አልሆነምና መላው አማራ የሚል ድርጀት መሰረቱ።"} {"text": "ዕላምኡ'ኸ? እዚ ኩሉ ሸበድበድን ናይ ሓሶት ድራማን ስለምንታይ ተደልዩ? እቲ መልሲ ንጹር እዩ:: ነቶም ንኤርትራ ዝበጽሑ ወጻእተኛታት ንምድንጋር እዩ:: ንሱ ድማ እሱራት ናይ ገዛእ ርእሶም ነጻ ናይ ምምሕዳር መሰል ኣለዎም:: መሰል ነጻ ርእይቶኦም ድማ ዝኸበረ' ዩ:: ኣትሓሕዛ እ ሱራት ሰብኣዊ ኣገባብ ዘለዎ እዩ ዝብል ናይ ሓሶት መልእኽቲ ንምትሕልላፍ ዝዓለመ እዩ::"} {"text": "መንእሰይ ማለት ኩላትና ከም እንፈጦ ናይ ሓንቲ ሃገር ዓንዲ ሕቖ ከም ዝኾነ ኩላትና እንፈልጦ ሓቒ እዩ። መንእሰይ ክንብል እንከሎና ካብ 18 ክሳብ 40 ዘሎ ዕድመ ዘጠቓልል እዩ። ስለዚ መንእሰይ ናይ ሓንቲ ሃገር ዓንዲ ሕቆ እዩ እንድ ሕሪ ኢልና ሓደ ኣፍራይን ጡዑይን መንእሰይ ከነፍሪ ኣሎና። እምበኣር ናይ"} {"text": "እድሜ ለሳይንስ ለዘመናት ኢትዮጵያ ውስጥ እየሱስ ነኝ ሰይጣን ነኝ እያለ ቲያትር እየሰራ ሰዎችን የሚያሰቃይ መንፈስ (negative energy) ምንነቱ ተነቅቅበት"} {"text": "በዜጎች ቀጥተኛ ምርጫ በሚመረጠው ፕሬዚደንት ስር የሚቋቋመው የህግ አስፈጻሚው አካልና ህግ በሚያወጡት ሁለት ምክር ቤቶችና ህግ በሚተረጉመው ሶስተኛው አካል መሃል ግልጽነት ያለው ህገመንግስታዊ የስልጣን ክፍፍል እንዲኖር፣ አንዱ በሌላው ስልጣን ጣልቃ እንዳይገባ ማድረግ፣ ለፕሬዜዳንትነት የሚመረጥ ሰው የጠቅላላውን መራጭ 50%+1 ማግኘት አለበት። በመጀመሪያው ዙር ማንም ተወዳዳሪ ይህንን ማግኘት ካልቻለ በሁለተኛ ዙር ሁለቱ ከፍተኛ ደምጽ ያገኙት ተወዳዳሪዎች ብቻ ተወዳድረው ያሸነፈው የሀገሪቱ ፕሬዜዳንት ይሆናል።"} {"text": "የምዕራብ አገራት ዩኒቨርስቲዎች ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግኑኝነት እንዲመረምሩ ማሳሰብ። በተለይ ደግሞ ሳያስተምሩ ለወያኔ ሹማምንቶች ዲግሪ የሚያድሉ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆችን ማስጠንቀቅ፤ ተግባሮቻቸውን ለተማሪዎቻቸው ጭምር መንገር (ለምሳሌ University of Greenwich ከ International Leadership Institute ጋር ያለውን ግኑኝነት እንዲሰርዝ፣ እስከዛሬ የሰጣቸውንም የማስትሬት ዲግሪዎች እንዲመረመር የሚጠይቅ ደብዳቤ ጽፎ በብዛት በፋክስ መላክ፤ ተመሳሳይ ደብዳቤ Open University እና ከወያኔ ጋር ተሻርከው ለሚሠሩ ዩኒቨርስቲና ኮሌጆች መላክ)"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "የሁለቱ ኮርኔሎች ወግ: ሁለቱም ኮርኔሎች የቅርብ ጓዶቻቸውን አታለው መቀመቅ አስገብተዋል፡፡ 1. ሁለቱም ኮርኔሎች ወጣቱ ባመጣው ለውጥ አማካኝነት ነው ወደ መንበረ ሥልጣን ላይ የመጡት፤ 2. ሁለቱም ያስተማሯቸውን አዛውንቶች አንድ ወደ ሰማይ ቤት (ኃይለስላሴ) አሊያም ወደ ሰሜን [Read More]"} {"text": "የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሣ አሁን ባላቸው ወቅታዊ አቋም የአማራን ህዝብ ጥቅም እንደማያስጠብቁ በመረጋገጡና በጥረት ኮርፖሬት ላይ በሰሩት ጥፋት እስከ ሚቀጥለው የድርጅቱ መደበኛ ጉባኤ ድረስ ከብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት አግዷቸዋል፡፡"} {"text": "ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የአገልግሎት ዘርፍን በተቋማት ውስጥ ለማጠናከር የሚረዳ የአሠልጣኞች ሥልጠና በሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር እና በተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ጥር 27/2013 ዓ.ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ተሰጥቷል፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት መርሀ ግብር ከተደረጉ ጨዋታዎች መካከል ከፍተኛ ትኩረት አግኝቶ የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና ጅማ አባ ቡና ጨዋታ ድሬዳዋን ለከፍተኛ ደስታ ፤ ጅማ አባ ቡናን ለጥልቅ ሀዘን ዳርጎ ተጠናቋል፡፡"} {"text": "ጉባኤ መሪሕነት ሲቪላውን ሰብኣውን መሰላት ዝተባህለ ትካል፡ ኣብ ዝሐለፈ 6 ዓመታት ኣብ 13 ግዝኣታት 1688 ከባብታት ምርጫ ከምዝተዓጽወ ይሕብር። እዚ ኸባብታት'ዚ ድማ ውሑዳን ሕብረተሰብ እናበዝሑ ዝመጽሉ ዘለዉ ምዃኑ ይገልጽ።"} {"text": "እኔን በጣም የሚገርመኝ አንድ ነገር ቢኖር ኢትዮጵያኖች ባንዳ ትግሬዎችን አንፈልጋችሁም አትገዙንም አትወክሉንም ሲሉ አነዚ የትግሬ ዘራፊዎች በግድ እንመዝብርህ ዝም ብለህ ተገዛ የሚባል ነገር አለ እንዴ?"} {"text": ""} {"text": "“እኔ ለጉድ የፈጠረኝ ሰው ልሁን፣ የሰው ልጅ እንዳለ ለጉድ የተፈጠረ ይሁን ግራ ገብቶኛል፡፡ (እኔ የምለው… ‘ቀኝ ገብቶኛል’ ከማለት ይልቅ ‘ግራ ገብቶኛል’ የሚባለው እነ ማኦን ለማሳጣት ተበሎ ነው እንዴ! (ቂ…ቂ…ቂ…)"} {"text": "ማንኛዉም ቤተሰብ የኤሌትሪክ ሃይል፤ የቧንቧ ዉሃ፤ ዘመናዊ የተመሏ ማዕድ ቤት ከነማቀዝቀዣዉ ማብሰያ ያለበት ቤት ዉስጥ መኖር ይችላል፡፡ እንደ አደጉት አገሮች ምግቡንም በቅርቡ ካለ ግሮሰሪ በመግዛት ቀልጣፋ ኑሮ መኖር ይችላል፡፡ የኤሌትሪክ ሃይል ዉሃ መብራት መጸዳጃ አገልግሎትም በየቤቱ በአስተማማኝ በተመጣጠነ ዋጋ ቀርቦለት ተጠቃሚ ሆኖ ይኖራል፡፡"} {"text": "\"እኔ በእምነት ስም ስለሚፈጸሙ ጥፋቶች እና ወንጀሎች ማኅበረሰቡ መወያየት ያለበት አሁን ነው እላለሁ፡፡ አሁን ውይይቱ ከተጀመረ ተቋማቱን ከግለሰቦች፣ እምነቱንም ከእምነቱ መሪዎች ነጥሎ ለማየት ዕድል ይሰጣል፡፡ በዝምታ ከታለፈ ግን «ዕባብ ግደል ከነ በትሩ ገደል» የሚለው ማኅበረሰባችን ሰዎቹን ከነተ ቋማቸው ርግፍ አድርጎ ወደ መተው መዞሩ አይቀሬ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "2. – እሰያስ፡ (ሀ) ንትሕቲ ዓሰርተ ሰብ ጉጅለ ተጋደልቲ – ናብ ብዘበናዊ ኣጽዋር ዝዓተቐ፡ ልዕሊ 100,000 ድሲፒልናዊ ሰራዊት ዝሓዘ፡ ካብ ዓለም ዝዓበየ ደባይ-ተዋጋኢ ውድብ ቀይሩ ንኤርትራ ነጻ እውጺኡ (ለ) ሰላይ ናይ ኣምሓራ ሓያላን ኢትዮጵያ እንዳተባህለ፡ ንብእምሓራ ዝዕብለል ዝነበረ ስርዓት ስዒሩ፡ ንመምበሮም ገምጢሉ፡ ወጅሓት ስርዓት ኢትዮጲያ ንዘልኣለም ቀይርዎ (ሓ) ሓይሉን ጽልዋኡን ብልሑን ተጠቒሙ፡ መራሕቲ ኢትዮጵያ፡ ነጻነት ኤርትራን ምሉእ ግዝእታዊ ወሰናስናን ኣሚኖም፡ ኣብ ሕቡራት መንግስታት ከይዶም፡ ኣብ ቕድሚ ዓለም መሪቖም ክም ዘፋንዋ ብምግባር፡ ንነጻነት ኤርትራ ዕላውነትን ሕጋውነትን ኣልቢስዎ (መ) ኣብ ዝባን ኢሰያስ፡ ምሉእ ዓለም ዝርእዮን ዝምስክሮን – ዘይካሓድ ሓለንጊ ተወራረስቲ ገዛእቲ ኢትዮጵያን፡ ሓለንጊ ምዕራብያን ልዕለ-ሓያላን ዝፈጠርዎ በሰላታትን መድመትን ኣሎ።"} {"text": "ዛሬ ወደ ትምህርት ቤታችሁ በምናብ ልመልሳችሁ፡፡ ስንቱን ማስታወስ ይቻላል? ከበር ላይ ያሉት ጥበቃዎች፤ የመማሪያ ክፍሎቻችሁ፤ መምህራን (የምትወዷቸው የምትጠሏቸውንም ሊሆን ይችላል)፤ ቤተ-መፅሐፍት፤ ካፊቴሪያው፤ ሽንት ቤቱ..."} {"text": "ጎልጉል፦አቶ መለስ በህይወት እያሉ ስለተጨቆኑና ስለተረገጡ ህዝቦች ሲሉ መታገላቸውን በተደጋጋሚ ይናገሩ ነበር። ባንተ አመለካከት ዋናው ስህተታቸው ምኑ ላይ ነው?"} {"text": "ጠንካራ ጥቁር አንድ ትልቅ አካባቢ ሌሎች የተገነባው tints በማቋረጥ ይሆናሉ ከሆነ, ቀለም ላይ አካባቢዎች እና ቀለም ላይ ያልሆኑ ሰዎች መካከል መጠጋጋት ላይ ያለ ልዩነት አለ ይሆናል. መፍትሔ እንደሚከተለው አንድ \"ሀብታም ጥቁር\" ቅልም ድብልቅ መገንባት ነው:"} {"text": "አቶ ኃየሎም፡– በነገራችን ላይ የሊዝ አዋጅ የፈታችው በርካታ ችግሮች አሉ፡፡ መታወቅ ያለበት ጉዳይ ኪራይ ሰብሳቢነትን የሊዝ አዋጁ ተዋግቷል፡፡ ምንም እሴት ሳይኖር ሀብት የሚፈጥሩ ነበሩ፡፡ አመራሩም ፈጻሚውም ግለሰቦችን የማገልገል አዝማሚያ ያሳዩ ነበር፡፡ ፍትሐዊነት የለም ነበር፡፡ ይኼ ክፍተት የተሞላው በሊዝ አዋጁ ነው፡፡ መሬት የሚቀርበው በጨረታና በምደባ ያደረገው የሊዝ አዋጅ ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ አላሠሩ ያሉ ጉዳዮች በመኖራቸው የሊዝ ደንብና መመርያውን ለማስተካከል እየተሠራ ነው፡፡ በ2008 ዓ.ም. ከምናያቸው የሕግ ማዕቀፎች አንዱ የሊዝ መመርያና ደንብ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "5 የኢትዮጵያ ክልሎች እና የከተማ አስተ. ታዳጊዎች U16 /14፤15 እና U18 / 16፤17/ ዓመት/ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ጥር 13-19 /2011ዓ.ም ኦሮሚያ ነቀምት"} {"text": "በአንድ አገር ውስጥ፤ በተለይም በፌደራል አወቃቀር በሚመራ ሥርዓት የአንድ የክልል መንግሥት በሕዝብ ላይ ያሻውን ሲያደርግ የፌደራል መንግስቱም ሆነ ሌሎች ክልሎች ዝም ነው ወይ የሚሉት? ድርጊቱን ከማውገዝ ጀምሮ ያሉትን ሕጋዊና አስተዳደራዊ መንገዶች ተጠቅሞ የክልሉን ሕዝብ መታደግ እና ሥርዓቱንም ማረቅ አይገባም ወይ?"} {"text": "የቤት ብድር በአንድ ሌሊት ሊገኝ አይችልም ፡፡ በእርግጥ ወርሃዊ ክፍያን ፣ መጠኖችን ፣ ወዘተ መወሰን መቻል በጣም አስፈላጊ ነው ፡፡ የሪል እስቴት ግዢ ዕቅድዎን ከመጀመርዎ በፊት የብድር አቅምዎን ማወቅ አለብዎት ፡፡ ይህ የእዳዎን ጥምርታ ለመለየት እና ለመበደር የሚወስደውን መጠን ለመወሰን ያስችልዎታል። ለምን አቅሙን ይፈትሻል […]"} {"text": "“የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ” ሮሜ 1:20-21"} {"text": "የእግዚአብሔርን ሞራላዊ (ግብረ ገባዊ) እና ሉአላዊ ፍቃዶች መለየት እንድትችሉ ልረዳችሁ እፈልጋለሁ። ቀጥሎ ባሉት ሁለት ሃሳቦች መሀከል ያለውን ተቃርኖ መረዳት..."} {"text": "መኾን ይገባዋል ብዬ የማምነው ግን፣ ምሁራዊና ተግባራዊ መንገዱን አቻችለውና አጣምረው መጓዝ የሚችሉ ምሉዓን ተማሪዎችን የማፍራቱ ጉዳይ ነው፡፡ ይህም ማለት፥ ትጉህ፣ ውጤታማና የተኮተኮተ አእምሮ ያላቸው ዜጎች ማውጣት የዩኒቨርሲቲ ተቀዳሚ ተግባር ሊኾን ይገባል፣ ማለት ነው፡፡"} {"text": "አሁንም ሕወሓት ከግብጽ ጋር ይሠራል የሚል እምነት ያላቸው አቶ ሙስጠፌ፤ ሕወሓት አይደለም ከግብጽ ከየትኛውም ኃይል ይሁን ኢትዮጵያን የሚያጠፋለት ከኾነ አይተባበርም ማለት እንደማይቻልም በዚሁ ቃለምልልሳቸው አመልክተዋል። (ኢዛ)"} {"text": "● የሽምግሙ መቀመጫ አንድ አይነት ብሬክ ይጠቀማል. ተንሸራታፊው እገዳ ጠቅላላ ማሽንን ለመከላከል ወደ ታች የሚጫኑትን ተከላካይ ዓይነት ዓይነት የደህንነት መሳሪያ አለው."} {"text": "11 ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥"} {"text": "2ኛ.) ጦርነት ውስጥ ብትገባ የማታሸንፈው ጦርነት ይናል:: የህዳሴ ግድቡ ላይ በቀጥታ ጥቃት መሰንዘር በግድቡ ስራ ላይ የተሰማሩ የጣሊያን: ፈረንሳይና ቻይና የመሳሰሉ ሀያላን ሀገራት ዜጎች ላይ ቀጥተኛ ጥቃት መሰንዘር ስለሚሆንባት ከእነዚህ ሀገራት ጋር አደገኛ የዲፕሎማሲ ቅርቃር ውስጥ ይከታታል:: ከዚህም በላይ ህዳሴው ግድብ ላይ የአየር ጥቃት ብትሰነዝር የግድቡን ግንባታ ማስቆምና ማዘግየት ብትችልም ኢትዮጵያ በአፀፋው በግብፅ የአስዋን ግድብ ላይ ከምትሰነዝረው የአየር ጥቃት የተነሳ የአስዋን ግድብ ይፈርሳል::"} {"text": "በማናቸውም የፖለቲካ እምነት ውስጥ የሚገኙ፣ በየትኛውም የብሄርና የጎሳ ከለላ ውስጥ የታቀፉ፣ አገሪቱ ከገባችበት አስከፊ የጥላቻ አደጋ እንድትጸዳ ከሥሩ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚገባ፤ አለበለዚያም የሙከራቸው መጨረሻው ሳይታወቅ ተቃውሞ ሊሰነዘርባቸው እንደማይገባ የዜናው ምንጮች አስታውቀዋል። ከጅምሩ የማጨናገፍና በጭፍን የመቃወም አሠራር መለመዱ ብዙ የእርቅ ሃሳብና የማስታረቅ አቅም ያላቸውን እያሸማቀቀ ስለሄደ ቢያንስ ጉዳዩን በትዕግስት መመልከት ተገቢ እንደሆነ ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑት ለጎልጉል ተባባሪዎች አመልክተዋል። አሜሪካ ተቃዋሚዎች ወደ አንድ ህብረት እንዲመጡ ፍላጎት እንዳላት፣ በተለያዩ አገራት በኩልም እርቅ አስፈላጊ እንደሆነ መናገራቸው ይታወሳል።"} {"text": "በግንቦት 20 ምክንያት በአገር አቀፍ ደረጃ በመጡ አንዳንድ ለውጦች የሱማሌ ክልል ሕዝብ የተጠቀመበት ሁኔታ መኖሩን አውስተው፤ በሕውሓት የተመራው ሥርዓት በሶማሌ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ የሆነ ሥነ ልቦናዊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መጥፎ አሻራ ማሳረፉን ተከትሎ ከሥርዓቱ ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ የሚያመዝን መሆኑን አመልክተዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "​“ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በአሁኑ ወቅት ያሉትንና ለወደፊት በጤና ጉዳይ ላዩ አደጋ የሚጥሉትን ችግሮች የመቋቋም ራእይና ተመክሮ ያላቸው ናቸው\" ሲሉ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ከሰተ-ብርሀን አድማሱ አስገንዝበዋል።"} {"text": ""} {"text": "ቦርዱ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሶስት ፓርቲዎችን ላይ በቦርዱ የትግራይ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በቀረቡ መረጃዎች እና ሌሎች ጥቆማዎች መሰረት ተጨማሪ ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት ስለእንቅስቃሴያቸው ማብራሪያ እንዲያቀርቡ … [ሙሉውን አስነብበኝ / read more]"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "በኦሪት ዘጸዓት ምዕ። 20:4 ላይ የተጠቀሰውን ሁለተኛውን ክፍል ስንመለከት የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ የሚለውን እናገኛለን። ጣዖቶች በሙሉ የአምልኮ ሥርዓቶችን አዘጋጅተው እንዲመለክላቸው እና እንዲሰገድላቸው ይፈልጋሉ። ጣኦቶች በድሮ ዘመን፣ አሁንም ቢሆን ሰው በመስዋዕትነት ይቀርብላቸዋል። ስንት ሰዎች ቁንጅናቸውን ለማሻሻል ብለው ሲኳኳሉ ይውላሉ። መኳኳል ስህተት አይደለም ነገር ግን በአግባቡ ሲሁን ያምራል። ነገር ግን ከሰው አፈጣጠር በልጦ እና ሌላ ምስሎ መቅረብ ራስን ወደ ጣኦትነት ሊመራ ይችላል። አያችሁ እንግዲህ፣ ጣኦት ሰዎች ራሳቸውን እንደ ጣኦት እንዲያቀርቡ፣ ገንዘባቸውንና ሕይወታቸውን በመስረቅ፣ ለጊዜያዊ ደስታ ራሳቸውን አስልፈው እንዲሰጡ ያደርጋል። አንዳንድ የምርት ማምረቻዎች ተቋማት ወይም ፋብሪካዎች በርካታ ሰዎችን ከሥራ ሲያሰናብቱ እናያለን። በዚህም የተነሳ ብዙ ሰዎች ሥራ ፈት ይሆናሉ። ይህን የሚያደርጉበት ዋናው ምክንያት የበለጠ የገንዘብ ትርፍ ለመሰብሰብ ነው። ይህ ደግሞ ገንዘብን እንደ ጣኦት እንዲያመልኩ ያደርጋቸዋል። የዚህ ትርፉ የበርካታ ቤት ሰብ ሕይወት እንዲበላሽ፣ ሥራ የፈቱ በርካታ ወጣቶች አደንዛዥ ዕጾችን በመውሰድ ለጉዳት ይዳረጋሉ። አደንዛዥ ዕጽ በራሱ አንድ ጦት ነው።"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን ሲል ምዕመናን ነው፡፡ ይህም ማለት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን›› 1ኛ ቆሮ. 3፡101"} {"text": "የኢትዮጵያንና የሱዳንን ድንበር የማካለሉ ሥራ ከመስከረም 29 ቀን 2002 ዓ.ም. (October 9, 2009) ጀምሮ እየተከናወነ እንደሆነ፣ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የሚታተመው ዕለታዊ የሱዳን ጋዜጣ ሱዳን ትሪቢውን (Sudan Tribune) በመስከረም 8 ቀን 2002 ዓ.ም. (September 18, 2009) መዘገቡ ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያና የሱዳን የድንበር ጉዳይ ያንገበገባቸው ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥና በውጪ የሚኖሩት ዜጎቻችንም ራሳቸውን በተለያዩ “ኮሚቴዎች” እና “ግብረ ሃይሎች” በማደራጀት ለጉዳዩ ክፈተኛ ትኩረት እንዲሰጠው ሲጥሩ ቆይተዋል፡፡ ፓርቲያችን (ሰማያዊ)፣ ለነዚህ ሀገር ወዳድ ዜጎች ያለውን ከፍተኛ አክብሮት ለመግለጽ ይወዳል፡፡"} {"text": "ተቋማዊም ሆነ አስተዳደር አልባ፣ የንግድም ሆነ የኢንቨስትመንት ግልግል ጉባዔው የሚቋቋመው በውል ወይም በሕግ ነው፡፡ ገላጋዮቹ ከሕግም ሆነ ከተዋዋዮቹ የሚጣልባቸው ሓላፊነት የቀረበላቸውን ክርክር ገለልተኛና ፍትሐዊ በሆነ መልኩ በብቃት ውሳኔ መስጠት ነው፡፡"} {"text": "ሰብ ብዘየገድስ ዘለዎ ትሕዝቶን፣ ካብ ኣምላኽ ዝተቀበሎ ጸጋን ተስፋን፣ ኣብ ልቡ መሪር ቅንእን ሻራን እንተሃልይዎ፣ ንኻልኦት ምጽራሩ ናይ ግድን ስለ ዝኾነ ክምካሕን ክሕበንን ኣይግብኦን እዩ። ኣብቲ ክርክርን ባእስን ዘለዎ ኣብኡ ምፍራስ ሕጊ ክህሉ ናይ ግድን እዩ። እዛ ጥበብ እዚኣ ድማ ምድራዊትን ስጋዊትን ሰይጣናውትን እያ። ሰብ እናተታረኸን ኣናተብኣሰን ካብኡ ሓሊፉውን እናተጻልአን፣ \"ርሓቦት\" ኢሉ ጭድር እንተውዓለን እንተሓደረን፣ መሊሱ ይጸቦ እምበር፣ ኣብ ዘለዎ ኣይውስኽን እዩ። ስለዚ ኣብ ህይወቱ ርሓቦት ዝደልን ዝጽልን፣ ምስ መናብርቱን መጎያይቱን ጎሮባብቱን ሰላምን ፍቅርን ክገብር ካልኣይ ዘየድልዮ ምርጫ እዩ። ሰብ እናተኸራኸረን እናተጻልአን ዘለዎ የዝሩቅ እምበር ኣይውስኽን እዩ። ይደልን ይምነን ግና ኸኣ ሓንቲ ኣይረክብን። የእቱ ይኸውን፣ ግና ኣብ ቅዳድ ማሕፉዳ እዩ ዘምብሮ። ይበልዕ ግና ኣይጸግብን እዩ። ይኽደን ግና ኣይማሙቅን እዩ።"} {"text": "የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (5) ድንጋጌ ቢኖርም በወሊድ ምክንያት ከአንድ ወር በላይ በሥራዋ ላይ ያልተገኘች የሙከራ ሠራተኛ የወሊድ ፈቃዷ እንደተጠናቀቀ የሙከራ ጊዜ እንድትጨርስ ይደረጋል፤ ሆኖም በሙከራ ሥራዋ ላይ ያልተገኘችበት ጊዜ ከአንድ ወር በታች ከሆነ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቷ በሥራ ላይ በቆየችበት ጊዜ ታስቦ ይሞላላታል፡፡"} {"text": "ወዲ ንዶናልድ ትራምፕ፣ዶናልድ ትራምፕ ጁኒየር ዝሓለፈ ዓመት ኣብ እዋን ፕረዝዳንታዊ ወፍሪ ምርጫ ንሂላሪ ክሊንተን ዝጎድእ ሓበሬታ ንምቕባል ምስ ናይ ሩሲያ ጠበቓ ሕጊ ምርኻቦም ዘረጋግጹ ናይ ኢሜይል መልእኽትታት ብወግዒ ኣውፂኦም።"} {"text": "እቶም ደቂ ተባዕትዩ ብሓፈሻ፡ ብስርዓት ኣድልዎን ዓመጽን ከም ሰባት ስለ ዝተቖጽሩ፡ ኩሉ ንክነብሩ ዘድልዮም ነገራዊ ትሕዝቶ ምሰውሓሱ፤ ስጋዊ መንፈሶም ዘርውያሎም፤ ቆልዑ ዝፈርያሎም፤ ብዘይ ዋጋን፡ ለይትን መዓልትን ኣብ ደገን ገዛን ከም ጊሎት ዘገልግላን ከም ናይ ንእዲ-ንስቲ ዝጥቀሙለን ከጥሪዩ ጥጡሕ ባይታ ተሰናዳኣሎም።"} {"text": "10. በአርመንኛ የሚገኙ ቁጥሮች ትርጉም፡- ይህ መጽሐፍ እስካሁን አልተገኘም፡፡ የተጻፈው በ11ኛው የደብረ ሊባኖስ እጨጌ በአቡነ ዕንባቆም የመናዊ ነው፡፡ ከስሙ ለመገመት እንደሚቻለው የአርመንኛ ቁጥሮችን ኮድ የሚተረጉም ይመስላል፡፡ ስለ መጽሐፉ ፍንጭ የሰጠን አልቫሬዝ ነው፡፡"} {"text": "ጠ/ሚ/ሩ ባወጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት እነዚህ “የመጨረሻ” የተባሉት ተጓዦች በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ወደ እስራኤል ይጓዛሉ፡፡ ለዚህ በርካታ ዓመታት ለፈጀ ውሳኔ ተግባራዊነት በአሁኑ ጊዜ የእስራኤል ሸንጎ አባል የሆኑት የኢትዮጵያ ዝርያ ያላቸው እንደራሴ አብርሃም ንጉሤ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዳደረጉ በዜና ዘገባው ላይ ተመልክቷል፡፡ “ለአይሁድ ሕዝብ ይህ ታላቅ ቀን ነው” ያሉት እንደራሴው “ለሺዎች ዓመታት ኢትዮጵያውያን አይሁዶች ወደ እስራኤል ለመመለስ ሲጸልዩ ኖረዋል፤ ለዓስርተ ዓመታት ደግሞ ከቤተሰቦቻቸው ተለያይተው ሲጠብቁ ቆይተዋል፤ ዛሬ ጸሎታቸው ተሰምቷል” ብለዋል፡፡"} {"text": "ትሕቲ ዕድመ ህጻናት ዘለውዎም ተጻመድቲ ክፋትሑ ምስ ዝደልዩ ኣገዳሲ ምኽሪ ካብ ማእከል ማሕበራዊ ዕዮ ምኽሪ ክዋሃቦም ግዴታዊ እዩ።ስድራቤታዊ ክንክን ንክገብሩ ናይ ሓባር ስምምዕ ክህሉ ይግባእ።እቲ መደብ ህጻን ድሕሪ ፍትሕ ኣበይ ይነብር ይሕብር፣ ንክንደይ ግዜ ምስ ወለዲ ክጸንሕ ይኽእል፣ ኣብ ጥቅሚ ናይ ህጻን ዝተመርኮሰ ውሳኔታት ከመይ ይፍጸም፣ ናይ ገንዘብ ኣተሓሕዛን ካልኦት ጉዳያትን የጠቃልል።ዝርዝር ምኽርን ደገፍን ዝህቡ ትካላት ኣብዚ ዝስዕብ ክርከብ ይኽእል፡"} {"text": "ይሄ ሁሉ የህክምና ዘዴ በአገራችን የሚገኝ ሲሆን ነገር ግን ሕክምናው የሚሰጠው ውስን በሆነ ቦታ ማለትም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል መሆኑ እንደአንድ ችግር ይጠቀሳል፡፡ ኦፕራሲዮኑ የትኛውም ሆስፒታል ሊሰጥ የሚችል ነው፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ዋናው ችግር ሕክምናው ያለመኖሩ ሳይሆን ህክምናው የሚሰጥባቸው ቦታዎች ያለመስፋፋታቸው ነው ብለዋል ዶ/ር አበበ ፈለቀ /አሲስታንት ፕሮፌሰር/ የቀዶ ሕክምና ባለሙያ ፡፡"} {"text": "ሰውዬው ከምርጫ 97 በኃላ ከሀገር ወጥተው እንደማንም ሰው ማክያቶ ፉት እያሉ ሁሉን ትተው መቀመጥ ሲችሉ ቢሸሹት የማይሸሸውን የእናት ሀገር ፍቅር ይዘው አሁንም እራሳቸውን ዝቅ አድርገው አቶ ኢሳያስ ሀገር የተገኙት ስለ ግል ጥቅም አይደለም።መተኪያ ስለሌላት ስለ ኢትዮጵያ ብለው ነው።"} {"text": "መናፈሻው በማንኛውም ወቅት ለመመርመር የሚያስደስት እና እያንዳንዱ ወቅታዊ የተለያዩ ቀለሞችን የሚያቀርብበት ገጽታ ነው. በበጋው ወቅት ግን እስከ 15,000 እለዳዎች ድረስ በየቀኑ የሚጓዙ ሰዎች ናቸው. ለዚህም ምክንያቱ የፀደይ እና የመውደቅ አመቱን የአትክልት ቦታን ለመመርመር አመቺ ጊዜ ነው. በፓርኩ ውስጥ ከሚገኙ ሶስት ሆቴሎች በአንዱ ለመቆየት የመረጡ ጎብኚዎች የአውቶቡስ አውቶቡሶች ከመድረሳቸው በፊት መጀመሪያ ሊጀምሩ ይችላሉ, እና የመግቢያ ትኬት ለሁለተኛ ቀን እንዲራዘም ያድርጉ."} {"text": "Polandball (ፖላንድቦል፣ ፖላንድ ኳስ) ወይም countryball (ካንትሪቦል፣ አገር ኳስ) በኢንተርኔት ላይ የሚገኝ ሚም /meme/ ወይም ባህሪይ ነው። ሚሙ በጀርመን ቋንቋው Krautchan.net ድረ ገጽ በ/int/ የስዕል ሰሌዳ ላይ በሁለተኛው የ2009 እ.ኤ.አ. ዓመት ክፍል ነው የተጀመረው። ሚሙ በብዙ የኢንተርኔት ኮሚኮች /online comics/ ላይ የሚታይ ሲሆን በእነዚህ ኮሚኮች ውስጥ የዓለም አገራት ኳስ በሚመስሉ ድቡልቡል ገፀ-ባህሪዎች ተወክለው እርስ በርሳቸው በተሰባበረ እንግሊዝኛ (በአብዛኛው ጊዜ) ያወራሉ፤ በአገራት ግንኙነቶች ላይ በባላንጣነት ይቀልዳሉም።[1][2][3][4][5][6][7]"} {"text": "By Mulugeta B. Teferi \"ፍትሕን ማን ይሻል ቢሉ የተጠማ\" የሚለው የፍትሕን ትርጉምና ፋይዳ በአጭሩ ያስረዳኝ አገላለፅ ነው። ምንም እንኳ ሰውየውን እና ሀሳቡን ለመረዳት እስካሁን እየትችገርኩ ብሆንም፣ \"ሪፕብሊክ\" (Republic) በተባለው የውይይት መፅሀፍ ውስጥ ስለፍትሕ ካለው ብዙ ነገር ውስጥ አንዱ እንዲህ ያለ ትርጉም ይሰጣል። ሰዎች እንደሚሉት ትክክል ያልሆነ ነገር ማደረግ በራሱ አስፍላጊ ነው። ከሁሉም በላይ ግን በሌሎች … Continue reading ለሁላችንም ደህንነት ሲባል ሴቶች ፍትሕን እንዲሰጡን መተው አለብን! →"} {"text": ""} {"text": "በሁከትና ብጥብጥ ተጠርጥረው የተያዙ ከ12 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የተሀድሶ ስልጠና እንደሚሰጣቸው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።"} {"text": "በጨዋታው በሲዳማ ቡና በኩል ዮናታን ፍስሀ በጉዳት የማይኖር ሲሆን በሰበታ ከተማ በኩል ደግሞ ዳዊት እስጢፋኖስ እና በኃይሉ አሰፋ በጉዳት እንዲሁም መስዑድ መሀመድ በግል ጉዳይ ምክንያት ጨዋታው የሚይመልጣቸው ይሆናል።"} {"text": "ሓደ ካብ መስረቲ ናይ ዳታ ኣገልግሎታት ኢንተርነት ዝኾነ ቲም በርንስ ሊ፣ ን(1GB ) ናይ ሞባይል ኢንተርነት ኣገልግሎት ካብ 2% ንላዕሊ ክፍሊ ዘየድልዮ እኳ እንተኾነ፣ ኣብ ኣፍሪቃ ግና ብማእከላይ ገምጋም 7% ከምዝኽፈሎ’ዩ ዝገልጽ።"} {"text": "ሰላም ዳኔ: የአውሮፓው ተማሪ: እኔና ልጀ ምሾ ያወጣነለትን ነገር ቀሰቀሰብኝ:: ጉዳዩ እንዲህ ነው:: ልጀ የህክምና ክፍል ተማሪ ነው:: ከሜማርበት ዩንቨርስቴ በኩል አንድዋ ሰለ ኢትዩጵያ የመጽሐፍ እጥረት በሰፊው አትታ ትጽፋለች:: ችግር አያውቀው ልጀም ከአለበት ዩንቨርስቴይ በመሆን ስልክ ይደውልልኛል:: ያው እኔ የማውቀው እሱ ግን የማያውቀውን ችግር በመገረም አወራልኝ:: እኔም አዎ እናት አገር ኢትዩጵያ ከምግብ ባሻገር የመጽሐፍ ችግርም አለባት ስለዚህ ምን አስበኸል ሰል በጥያቄ ንግግሪን አሳረኩት:: ወጣቱ ልጀም ግድ የለሽም እኔ ከናንተ የምፈልገው መጽሐፍቱን ሰብስቤ የማስቀምጥበት ክፍል ብቻ ነው:: በዚህ ከተባበራችሁኝ የአገሪን የመጽሐፍ ችግር እንዲወገድ ጓደኞቸን አሰባስቤ ተግቸ እሰራለሁ አለኝ:: ችግሩ የት እንደሆነ እኒና አባቱ ቤገባንም አገሪ በሜለው ሰሜት እንዲንቀሳቀስ ስለፈለግን የመኪና ማቆሜያ ጋራጅ እንደምንለቅለ ት ቃል ገባነለት :: ለግዜው በዜህ ትብብራችን አመስግኖን ተለያየን ማለት ነው:: መቸስ እንደምታውቁትእናት በልጅዋ እንቅልፍ የላትም ይባል የል:: ልጀ መጽሐፎን ከሰበሰበ በኋላ የሜያጋጥመው ችግር ከመፈጠሩ በፊት እኔው ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ወሰንኩ:: የመጀመሪያ ሙከራየ ዋሽንግተን ዲሴ ካለው የኢትዩጵያ ኢምፖሲ መደወል ነበር:: መልሱ መጓጓዣ ሆነ ቀረጥ መክፈል አይቀሪ መሆኑ ተነገረኝ:: ኢትዩጵያ አዲስ አበባ ዩንቨርስቴን አስጠየኩ ትራንስፖርት ክፈሉ የሜል መልስ መጣ:: ሌላም መጽሐፍ በማከፋፈል የሜታወቅ ድርጅት ጠየኩ መልሱ አጥጋቢ አልነበረም :: በኔ በኩል ውጢት የለለው ድካም ብቻ ሆነ ማለት ነው:: ልጀም መጽሐፎን በሰበሰበው በአመቱ በጣም እያዘነ ሰለ አገሪቱ የጉምርክ ችግርና የትራንስፖርት ውድነት ያወራኝ ጀመር:: ጭራሽ መኪና ይመጣል ጠራርጐ ይጥልልሻል:: ይቅርታ ቦታ በመያዙ በማለት በሀዘኔታ ፊቱ ተቀያየረ:: ይህችን ቀን መቸም አልረሳት:: ወደ ነጥቡ ልመለሰና ለዳኔ መልስ ልሰጥ እፈልጋለሁ:: ኢትዩጵያ ተቀባይ ካለ : የተፈለገው መጽሐፍ አይነትና ብዛት ቤነገረን ለመተባበር እኔና ልጀ አሁንም ዝግጁ ነን:: ግን የአውሮፓው ተማሪ እንዳለህ ኢትዩጵያ ያለውን ውጣ ወረድ ማን የሜጋፏው ይገኛል?? መልሱን ከአዲስ አበባ አንባቢወች እንጠብቃለን:: በመሰረተ ሀሣቡ ግን ከዳኔ ጋር እስማማለሁ::"} {"text": "ሓንቲ ሰብ፡ ናብዚ ሕቡእ መንበሪ-ቤትና ምስ መጸት፥ ኣብቲ ናይ ፈለማ ዘሎ ጊዜ፡ ምስቲ/ቶም ኣብ ልዕሊኣ ዓመጽን ምፍርራሕን ዝፈጸመ ሰብ ዝነበራ ርክብ ምብታኽ እዩ። ቀጺሉ ድማ፡ ደገፍን ናይ መፈወስታ ዝርርብን ይዳለወላ። ዕላማ ናቱ ድማ፡ እታ ሰበይቲ ናይቲ ኣብ ልዕሊኣ ዝተፈጸመ ዓመጽ፥ ሳዕቤናቱ ንኽትርእዮ ብማለት’ዩ። እታ ሰበይቲ ናብ ፖሊስ ምልክታ ንምቕራብ ምስ ትደሊ ድማ፥ ሕጋዊ ምኽሪ ንምርካብ፡ ምስ ሓደ ክኢላ ጠበቓ ንኽትራከብ ንሕግዛ። ምስ ካልኦት ኣብያተስልጣን፡ ክንክን-ጥዕናን ቤትትምህርትን ንምርኻብ ውን ደገፍና ንህባ። መብዛሕትኦም እቶም መንበሪ-ኣባይቲ፥ ብጕጅለ እትነብረሎም ማሕበራዊ ጠባይ ዘሎዎም እዮም።"} {"text": "በጽሁፉ ላይ ያሉኝን አንዳንድ አስተያየቶች ከመሰንዘሬ በፊት፣ ሀገር ቤት ውስጥ የገዥውን ፓርቲ ጨምሮ እንዲህ ያለ ግልጽ ውይይት መደረግ መቻሉ፣ በኔ አስተያየት በራሱ ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን እገነዘባለሁ።"} {"text": "ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢዜማ በቀጣዩ ሳምንት ሁለት አበይት ክንውኖችን የሚያከናውን ይሆናል። የመጀመሪያው ክንውን በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሰረት የዓመቱ መካሄድ የሚኖርበት የፓርቲ ኮንፈረንስ አርብ የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም ይካሄዳል። ኮንፈረንሱ ቀደም ብሎ መካሄድ የነበረበት ቢሆንም መካሄድ በነበረበት ወቅት የኮቪድ-19 ወረርሺኝ ከፍተኛ ስጋት የደቀነበት ወቅት በመሆኑ ተራዝሞ ነበር። የኢዜማ የፓርቲ ኮንፈረንስ ፓርቲው አባላትን ካደራጀባቸው የምርጫ ወረዳዎች አንድ ተወካይ የሚወከልበት እና ሦስት ዓመት አንዴ ከሚሰበሰበው የፓርቲው ጉባዔ ቀጥሎ ትልቁ ሥልጣን ያለው የፓርቲ አካል ነው። ኢዜማ ከተመሰረተ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚደረገው ይህ ኮንፈረንስ የፓርቲውን ብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ እና በጉባዔ የተመረጡ አካላትን የእስካሁን እንቅስቃሴ ሪፖርት በማዳመጥ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህም በተጨማሪ ኢዜማ በቀጣዩ ምርጫ የሚወዳደርባቸውን ፖሊሲዎች እና ማኒፌስቶ ለሕዝብ ይፋ እንዲሆን የሚያፀድቅ ይሆናል።"} {"text": "ተቋማችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ1987 ዓመተ ምህረት ሲቋቋም በኃላ ቀር መሳሪያዎችና በጥቂት የሰው ሃይል በሀገራችን የብሮድካስት ሚዲያ አዲስ አቀራረብ ይዞ ወደ ስራ ገባ። በሂደትም አደረጃጀቱንና የፕሮግራም ይዘቱን እያሻሻለና ችግሮቹን እየቀረፈ ገስጋሴዉን ቀጠለ።"} {"text": "የእንግሊዙ መገናኛ ቴሌግራም ዩኬ July 4, 2020, ባቀረበው ዘገባ፤ አንድ የግብፅ አውሮፕላን ከግብጽ ተነሰቶ በብዙ ሽይዎች የሚገመት ካላሽንኮብ፣ ሮኬትና ሌሎች ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ጭኖ ወደ ሞቃዲሾ፤ ሶማልያ በረረ። የሶማልያ መንግሥት ይህን መሳሪያ መልሱት እንጂ ከጎረቤት አገር ከኢትዮጵያ ጋር ለመጋጨት አነፈልግም ብሎ ወደ ካይሮ እንዲመለስ ያደረገው በቂ ምሳሌ ነው።"} {"text": "የኢሕአዴግ አገዛዝ ዓይነተኛ መገለጫው የፓርቲና የመንግሥት ድንበር አለመለየቱ ነው። ከመንግሥት ከፍተኛ የበላይ አመራር ጀምሮ እስከታች በወረደው የዕዝ ሰንሰለት ማለትም ከምኒስትሮች እስከ ዝቅተኛ እርከን ባለው የመንግሥት መዋቅር ያሉ መንግሥተኞች በአብዛኛው የኢሕአዴግም አባላት ናቸው። ስለሆነም በፓርቲና በመንግሥት መሃል የሚኖረው ግንኙነት ተምታቶ የፓርቲ የፖለቲካ ሥራና የመንግሥት የሕዝብ አገልግሎት ተግባራት በአብዛኛው በተለይ በክልል መንግሥታት ውስጥ ልዩነት አይታይባቸውም። በተጨማሪም የመንግሥት ሠራተኞች የኢሕአዴግ ፓርቲ አባላት የሆኑት በሚሰሩበት መደበኛ ሥራ ላይ እያሉ ነው። በሀገራችን በተለይ ሥልጣን በያዘ ፓርቲ ውስጥ በአባልነት የሚገባው በአብዛኛው የመንግሥት ዝቅተኛና መካከለኛ እርከን ሠራተኞች ለሕዝብና ሀገር አገልግሎት ሳይሆን የሥራ ዋስትናና ዕድገት ይገኝበታል በሚል እሳቤ ነው።"} {"text": "ስለዚህ ዋለ አደረና ተስፋ ሲቆርጥ ያጠራቀመውን ውሃ ሁሉ ደፋው፡፡ ከዚያም እንደሰው አዲሱን ውሃ መጠጣት ጀመረ፡፡ ይሄኔ አገሬው፤ “ይሄ ዕብድ ጤናው ተመለሰ፡፡ ደህና ሰው ሆነ!” እያለ እያወደሰው፣ ቀርቦ ያጫውተው ጀመር፡፡ ያ ዕብድ የተባለ ሰው ከአገር ተደባለቀ፡፡ ከዕድር ተዋሃደ፡፡ ካበደው አበደ፡፡ ነባሩን ጽዱ ውሃ ያጠራቀመ ሰው በአገሩ ባለመኖሩ፤ ሰው ሁሉ የተመረዘው፣ አዲስ ውሃ ሰለባ ሆነ!!"} {"text": "ዋናው ፈተና የነበረው በነፃ በምንሰጠው የድረገፅ አገልግሎታችን ላይ ተጠቃሚ እየበዛ በሄደ ቁጥር ወጭያችን እየበዛ መምጣቱ ነው፡፡ የድረገፁን ማካሄጃ ዋና ኮምፒውተር ወይም ሰርቨር መከራየት ነበረብኝ፡፡"} {"text": "ባህሊ ንወዲ ሰብ መንነቱን ክብረቱን ሱር መበቆሉ ዝገልጸሉን መስቲያት ኮይኑ ህላውነቱ ዘንገባርቐሉን ናይ ኤርትራውያን ስነጥበባብዊያን ምስ ማሕበራዊ ሂወቶም ዝተመስረተ እዩ።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ይሁን እንጂ እንደ ባለሙያው ገለፃ የአየር ማቀዝቀዣዎች ብቻ በስርዓት ከችግር ችግር (በመኪኖች ውስጥ በጣም አስፈላጊ ናቸው) የሚሰቃዩ ብቻ አይደሉም ፣ ነገር ግን ፈሳሾች ብዙውን ጊዜ በሕይወታቸው መጨረሻ ከመሣሪያዎች በደንብ ይታገሳሉ ፡፡ ባለሙያዎች የማይቀበሉት ክስ የአየር ኮንዲሽነር አምራቾች ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ ፓስካል ፎሌሚን “ፈሳሾችን መልሶ ማግኘቱ ከታህሳስ 7 ቀን 1992 (እ.አ.አ.) ድንጋጌ ጀምሮ የህግ ግዴታ በመሆኑ ጫ instዎቹም ያከብሩታል” ብለዋል ፡፡"} {"text": "መሐንዲስ የሆኑት ጆናታን ሮሲተር “ተፈጥሮ ያስገኘቻቸው ስስ የአካል ክፍሎች” በማለት በጠሯቸው የከትልፊሽ ጡንቻዎች ላይ የሚደረገው ምርምር ቀለማቸውን በቅጽበት ሊቀያይሩ የሚችሉ ልብሶችን ለመሥራት ያስችላል። በተጨማሪም ሮሲተር፣ ሰዎች ከትልፊሽን በመኮረጅ የሚሠሯቸውን ልብሶች ከእይታ ለመሰወር ወይም እንዲሁ ለመዘነጥ ሊጠቀሙባቸው እንደሚችሉ ገልጸዋል።"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "አንድ ዳኛ የሚተቸው፣ የሚተነትነው፣ በኅሊናው የሚያምንበት እና በልቡ የሚያመላልሰው ከሚሰጠው ፍርድ ጋር ከተጋጨ፣ አንድ ባለሥልጣን እውነት ነው ብሎ የተቀበለው እና ትክክል ነው ብሎ የወሰነው ከተለያየ፣ አንድ ባለሞያ የጥናቱ ውጤት እና እርሱ ለአለቃው ያቀረበው ውጤት ከተቃረነ እንዳያጡት የሚፈሩት ጥቅም አለ ማለት ነው፡፡"} {"text": "ከሊንች እና ሮቢንሰም ሌላ ፕራዉቲ እና ሮሴንፊልድ የተባሉ የታሪክ ሊቃዉንት “Historical Dictionary of Ethiopia” ኢንዲሁም ባትስ : “The Abyssinian Difficulty” በተባሉ ሥራዎቻቸው ; <<ኦሮሞ ጥንታዊ ዝርያና አንጋፋ; ምናልባትም ለበርካታዎቹ የምስራቅ አፍርካ ሕዝቦች የዘር ግንድ ነው>> በማለት ይገልጻሉ።"} {"text": "ሰው በአንድ ሞያ መማር፣ መመረቅ እና መመደብ ብቻ ሥራ እንዲሠራ አያደርገውም፡፡ ሞያውን መውደድ፣ ማክበር እና ሞያው የሚጠይቀውን ሰማዕትነት ለመክፈልም መወሰን አለበት፡፡"} {"text": "ከመጋቢት/2010 ጀምሮ ራሱን ጦርነት ላይ እንዳለ አድርጎ የሚቆጥረው ህወሃት የለውጡን አመራር ስም ለማጥፋት ሶሻል ሚዲያውንና ሳተላይት ቴሌቪዥኖችን በመጠቀም ላይ እንዳለ ይታወቃል። በተጨማሪነት ከአገር አቀፉ ምርጫ ወዲህ እንዲደርሱ የተፈለጉ መፅሐፍቶችን ለህትመት ለማብቃት÷ ghostwriters ቀጥሮ በማፃፍ ላይ እንዳለ ለማወቅ ተችሏል። ይሄን የመፅሐፍት ዝግጅት ለመስራት ስምንት ፀሐፊያን የተመመሉ ሲሆን ፕሮጀክቱን በበላይነት ጌታቸው ረዳ ይመራዋል። ናሁሠናይ በላይ ናሁሰናይ በላይ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዳንኤል ብርሃኔ [አክቲቪስት] ተሳታፊ ዳንኤል ብርሃኔ ፍፁም ብርሃኔ [አክቲቪስት] ተሳታፊ ነጋ ዘሩ [ጋዜጠኛ] ተሳታፊ መሆናቸውን ሰምተናል። በተጨማሪም የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት እነ መረሳ ፀሃየ በዝግጅቱ ተሳትፎ እያደረጉ … [Read more...] about ህወሃት ስምንት ፀሃፊያን (ghostwriters) ቀጥሮ መጽሐፍት እያፃፈ መሆኑ ተሰማ"} {"text": ""} {"text": "ግን ብሔርሲቲ ሲኮን ይሄ ሀሳብ ከቢድ ነው፡፡ ብሔር ሲቲዎች አይደለም አድዋን የሚያህል ግዙፍ አህጉራዊ ጌጥ ይቅርና ብሔራቸውን እንኳን መሸከም አይችሉም፡፡ የብሔር ባንዲራ ከፍ አድርገው መልሰው አንዱን ብሔር በየጎጡ ስልሳም መቶም ቦታ ከፍለው የሚያባሉ ናቸው፡፡"} {"text": "“ህመሙ በአስጊ ሁኔታ እየተስፋፋ ነው” ያሉት የማህበሩ ሊቀ መንበር አቶ ሰለሞን አሰፋ፤ በሁለት ወር ውስጥ በዘውዲቱ ሆስፒታል የተገነባው አዲሱ የህክምና ማዕከል ስራ እንደሚጀምር ጠቁመው፣ማዕከሉ አገልግሎቱን ሲጀምር አንድ ታማሚ ቀደም ሲል ለዳያሊስስ ህክምና በሳምንት የሚያወጣው እስከ 4 ሺህ ብር የሚደርስ ወጪ፣ ወደ 300 ብር ዝቅ ይላል ብለዋል፡፡ ለህሙማን ትልቅ ተስፋ ነው!!"} {"text": "በስልጠናው የጀርመንን የታዳጊዎች ስልጠና ተሞክሮ በመውሰድ በሜዳና በክፍል ውስጥ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን የታዳጊዎች የግል ብቃት ማጎልበት ፣ የማጥቃት እና የመከላከል አጨዋወት ፣ እድሜን ያማከለ የቦታ አያያዝ ፣ የታክቲክ ፣ ቴክኒክ ፣ የህብረት ስራ እና የመሳሰሉት የስልጠናው አካል ሲሆን ታዳጊ ህፃናትን በመጠቀም በተግባር ሲሰጥ ቆይቷል፡፡"} {"text": "የግብፅ ወታደራዊ የጦር ቺፍ ኦፍ ስታፍ ሞሃመድ ፋሪድ እና የግብፁ አቻቸው መሐመድ ኦትማን አል-ሁሴን በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ከስምምነቱ በኃላ ሲጨባበጡ (Photo-AFP) ግብፅ እና ሱዳን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ..."} {"text": "አውሮፓ እና አሜሪካ ተቀምጣችሁ የዓማራ የዘውግ ፖለቲካን በአክትቪዝም ስም ያጦዛችሁ እና ሀገር ቤት ያለውን አመራር እረፍት የነሳችሁ ይህንን ቪድዮ ስትመለክቱ ምን ተሰማችሁ?"} {"text": "እነዚያ አቋማቸውን ለመግለጽ አቅም ያነሳቸው ሕፃናት ስለ ክርስቶስ ፈንታ በመሞታቸው አክሊለ ሰማዕታትን ከተቀዳጁ በአፋቸው የመሰከሩት እነዚኽማ እንዴት ክብረ ሰማዕታትን አያገኙ? ይኽን ሰማያዊ ክብር መቀዳጀታቸው የመጀመሪያው በቀል ነው፡፡ አጥፊውን እርር ኩምትር የሚያደርግ እሳት ነው፤ ምክንያቱም በመግደል እንደማያጠፋን አንገት በመቅላት እንደማይደመስሰን ያይበታልና፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐቃቤ ህግ እና በፍርድ ባለዕዳ አቶ ከበደ ተሰራ መካከል በነበረው የፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ አራት ኪሎ ቱሪስት ሆቴል ጎን የሚገኘው በመከታ ሪል ስቴት ስም የተመዘገበውና ከስድስት ዓመታት በላይ ሥራው ቆሞ የነበረው ማጠናቀቂያ ላይ የሚገኝ እና በ2 ሺ 926 ካሬ ሜትር ይዞታ ውስጥ ያረፈ ሕንጻ በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 72 ሚሊየን 740 ሺ 53 ብር ከ24 ሳንቲም ሆኖ ሰኔ 23 ቀን 2009 ለመሸጥ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል።"} {"text": "በስፖርታዊ ውድድር ላይ በተለይ በሩጫው በደንብ ይታወቃል፡፡ ብዙ ሪከርዶች ስብርብራቸው የወጣው በነዚህ ሰዎች አጋዥነትና ድጋፍ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች በስፖርታዊ ስማቸው አሯሯጮች ( Pace Maker) ይባላሉ፡፡ ስራቸው እንደሚታወቀው ዙር ማፍጠን እና ማክረር ከዛ ይህንን እንዲያደርጉላቸው በሚል የሚቀጥሯቸው ዋነኞቹ…"} {"text": ""} {"text": "በሌላ በኩል ፣ ከእንግዲህ ምን ይመጣል ብሎ ከመገመት ሌላ፣ በእርግጠኛነት፣ ይህ ይሆናል ያ ይደርሳል ብሎ ከአሁኑ ለመናገር አይቻልም። ይህን ለማለት፣ ከእሩቁም ለማየት፣ ነቢይ ወይም ጠንቋይ መሆንን ይጠይቃል።"} {"text": "በዕውቀቱ ስዩም ለምሳሌ በአንድ መጣጥፉ “እቴጌ ጣይቱ ዘማቹን ሁሉ ብትሞት ልጆችህን እኔ አሳድግልሃለሁ” ማለታቸው ለዘማቾች ትልቅ ተስፋን ሰጥቶ እንዲዘምቱ ያደረገ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደነበር ጠቅሶታል።"} {"text": "እያንዳንዳቸውን ጥንድ በነፃ ማይክሮፋይበር ኪስ ለተንቀሳቃሽነት ፣ የደፈር መስሎ ለመታየት ነፃ ማይክሮፋይበርን በማፅዳት ጨርቅ ፣ ነፃ የፀሐይ መነፅር ማሰሪያ እነዚህን ብሔራዊ ሀብቶች እንዳያጡ እናደርጋለን ፡፡ እውነተኛው ፣ እኛ እውነተኛውን ድርድር እያገኙ መሆኑን እንዲያውቁ ነፃ የፖላራይዜሽን የሙከራ ካርድ እንኳን እንጥለዋለን ፡፡ እርስዎ እና እኛንም ከሌሎች የሚለየው በእያንዳንዱ ግዢ ውስጥ የተካተቱት ሁሉም ትናንሽ ተጨማሪዎች ፡፡"} {"text": "ኢኮሎጂ ኢኮኖሚን ​​፣ ኢኮሎጂን እና አካባቢያዊን ማስታረቅ እንደሚቻል ለማሳየት ያለመ ነው ፡፡ የ ለመጎብኘት ወደኋላ አይበሉ forums ኃይል እና አካባቢ እና ከ 20 በላይ አባላት ያላቸውን በጣም ንቁ ማህበረሰብ ይቀላቀሉ!"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": "በርግጥ የኢትዮጵያ መንግስት ብረት አንጋች የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በብቸኝነት ከምታስጠልለዋ ጎረቤት ኤርትራ ጋር የጀመረው የሰላም ጉዞ እንደ አርበኞች ግንቦት ሰባት ያሉ አንድ እግራቸውን ኤርትራ ያደረጉ ፓርቲዎች አጣብቂኝ ውስጥ መክቱ አይቀርም፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ሃገር ቤት ያለውን የዜጎችን ጎሳ ተኮር መተራረድ ከማስቆሙ አስቸኳይ ስራ ሳይቀር አስቀድሞት ከኤርትራ ጋር ሰላም ማውረዱ ላይ የሚሟሟተው ብረት አንጋች ተገዳዳሪዎቹን አጣብቂኝ ውስጥ ለመክተት ሊሆን እንደሚችል መገመት ስህተት የለውም፡፡በዚህ ላይ አርከበ ዕቁባይን የመሰሉ በደባ እና በማስገደድ ፖለቲካ የተካነው የህወሃት ዋና ሰዎች ከጠ/ሚ/ር አብይ ጉያ ጨርሰው ያልጠፉ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን የለውጥ ሃይልም ሊሆኑ ይችላሉ እየተባሉ መሆኑ ለጥርጣሬው ግብዓት ነው፡፡"} {"text": "እዚ ኣብ ጉዳይ ምትእክኻብ ስድራቤታት ዘተኮረ ሓድሽ ውሳኔ ካብ 20 ሓምለ ኣትሒዙ ኣብ ግብሪ ዝውዕል ኮይኑ፣ ድሕሪ ሰለስተ ዓመት ከኣ ደጊሙ ክጽናዕ ምዃኑ መግለጺ ክፍሊ ኢምግሬሽን እታ ሽወደን የመልክት።"} {"text": "ሁለቱ ተቋማት ስምምነቱን የተፈራረሙት ኮቪድ-19ን እየተከላከሉ ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠናን የማስቀጠል የዝግጅት ምዕራፍ ማጠቃለያ ግምገማ መድረክ ላይ ሁሉም የዩኒቨረሲቲ ፕሬዚዳንቶች፤ የቦርድ አምራሮች፤ ሚኒስትሮች እና ሌሎች ክፍተኛ ሃላፊዎች በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "የማያውቁት አገር አይናፍቅም ሲባል እሰማለሁ። እኔ ግን የማላውቃቸው የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተሞች ሀረር ከነምንጣፏ፣ድሬደዋ ከነአሮጌው ሰፈሯ፣አሰበ ተፈሪ ከነብርቱካኗ፣ በሰሜኑም ቢሆን ባህር ዳር ከነ ጣናዋ፣ ጎንደር ከነ ፋሲለደሷ፣ ደቡቡም ምእራቡም ሁሉም ….ጭራሽ እንደልጅነት ትዝታ ነው የሚናፍቁኝ።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "በመጨረሻም በሪፖርቱ ገፅ 36 ላይ ከአስፈጻሚ መ/ቤቶች የሚቀርበው የፋይናንስ እና የፊዚካል አፈጻጸም ሪፖርት ይዘት ወጥነት የሌለውና በፕሮጀክት ክትትል መመሪያው መሰረት ስላለመሆኑ የሚከተለውን ብሏል፦"} {"text": "እቲ ኮምዩን ኣርባዕተ ከተማታት ኣለዎ፤ ቫነሽቦሪ፡ ብሮላንዳ፡ ፍረንደፉሽን ቫርይአንን። ናይ ቫነሽቦሪ ኮምዩን ራኢ - መሳጥን ቀጻልነትን ኣብ ኩሉ ክፍልታት፡ ንሓዋሩ።"} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "• ሪያል ማድሪድ የክርስትያን ሮናልዶን አመታዊ ክፍያ 28.5 ሚሊየን ፓውንድ ለማድረስ ቢነጋገርም የ33 አመቱ 5 ጊዜ የባላንዶር አሸናፌ ግን በዚህ ደስተኛ ባለመሆኑ የበርናባውን መውጫ በሮች እያማተረ እንደሆነ ካንዴና ኮፕ እና ቪያ ሰንደይ ኤክስፕረስ ዘግበዋል።"} {"text": "በውጭ ወራሪም ሆነ በውስጥ ባንዳ ተባባሪ ያልተሞከረብን የለም። በየዘመናቱ እንቁ የኢትዮጵያ ልጆችን ገብረናል ፣ ቆስለናል ፣ ደምተናል ፣ ሞተናል። እኛ ኢትዮጵያዊያን እኮ ተፈትነን እንጂ ወድቀን አናውቅም ። ምክንያቱም በዓይነቱ የተለየ መሣሪያ ታጥቀናልና ነው።"} {"text": "ሳንጣ ተሰኪምካ ቀልባዕባዕ እንዳ በልካ ስለምንታይ ናብ ስታስዮነ ናይ ትሕቲ-ምድሪ ክትሃድም መሪጽካ ? ፖሊስ ሎንድራ ሓደ ሽበራዊ መጺኡና ኢሎም ከይትኩሱልካ ስግኣት ኣይነበረካን ማለት ድዩ ?"} {"text": "በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገባቸው እናቶች አና እኅቶች በተገቢው ቦታ እንዲያገለግሉ ካላደረግን በገንዘባቸው የሚመኩ፣ ሥነ ምግባር የሌላቸው፣ ሴትነ ታቸውን ለክፉ ሥራ የሚጠቀሙበት፣ ደረጃቸውን የማያውቁ፣ እነርሱ ተሰድበው ቤተ ክርስቲያንን የሚያሰድቡ፣ ለአባቶች የስሕተት ምንጭ የሚሆኑ ሴቶች ቦታውን ይዘው መከራ ያመጡብናል፡፡"} {"text": "እነዚህንና የመሰሉትን ተግባራት በጊዜ ማከናወን ካልቻልን አዲስ አበባ ‹ትናንት የሌላት ከተማ› ትሆናለች፡፡ ያውም በታሪክ አጋጣሚ ሳይሆን ሳያስቡ የሚሠሩ አመራሮችና ነዋሪዎች ስላሏት ብቻ፡፡ ከተማ እንደ ፈጣን ምግብ(fast food) ለዕለት ሆድ መሙያ የምትሠራ አይደለችም፡፡ እንደ ገጠር ጠላ ለነገም ጭምር የምትጠነሰስ ናት፡፡ ከተማዋን ለሰዎች መኖሪያነት ምቹና ተመራጭ ለማድረግ መንገድ፣ ሆቴል፣ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ፣ ባቡር፣ ሱፐር ማርኬት፣ የገበያ ማዕከል፣ የግል ኮሌጅ፣ ዓለም ዐቀፍ ተቋማትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ብቻቸውን በቂ አይደሉም፡፡ ጥንታዊ፣ ታሪካዊ፣ ባሕላዊ፣ መንፈሳዊና ሞራላዊ እሴቶች፣ ቅርሶችና ቦታዎችም ያስፈልጓታል፡፡ እነዚህ ራሳቸው ነገ ታሪክና ቅርስ ስለሚሆኑ፡፡ ከተማ እንደ ላም ዱካ የሚተው እንጂ እንደ አዞ በጅራታቸው ዱካ የሚያጠፉ አመራሮች አያስፈልጓትም፡፡"} {"text": ""} {"text": "የመሳሪያዎቹን ዕድሜ በተመለከተ ፣ እርስዎ ከ ‹ሀ› ተጠቃሚ ይሆናሉ የ 25 ዓመት ዋስትና. ይህ ይበልጥ በትክክል ያረጋግጣል ከ 25 ዓመታት በኋላ የመጫኛዎ ኃይል ከመጀመሪያው ኃይል ቢያንስ 83% ጋር ይዛመዳል።"} {"text": "ምናልባት አዎ፥ በአንድ ወገን ያለው አዝማሚያ ያ ይመስላል፦ “አልበለጥም!” አይነት የእቃ እቃ ጨዋታ። ለእኔ ግን ከዛም የዘለለ ትዕይንት ነው። ያኔ … አንድ ዕቅድ ለመተግበር ስናስብ ገንዘብ ለማስለቀቅ ለ-Donor Agency የምናስገባው project proposal ትዝ ይልሃል?"} {"text": "ሪሩ በዓለም ዙሪያ ከ 100 በላይ የሆኑ ንብረቶች ያካተተ ስፔይን ያለው ኩባንያ ነው. ሪቱ በካንኩን ሁሉንም ሁሉንም አካባቢያዊ የመዝናኛ ቦታዎች አሉት, ይህም በሆቴል ዞን ውስጥ ይሄንን ጨምሮ. እዚህ ያሉ ባህሪያት የልጆች ክበብ, የውሃ ስፖርት, እና የቤተሰብ እንቅስቃሴዎች ያካትታሉ."} {"text": "ይኸው ምንጫችን ኢሳያስ ከበረሃው ትግል ጀምሮ ርምጃ የወሰዱባቸው፣ እስር ቤት በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወታቸው እንዲያልፍና እንዲሰቃዩ ያደረጓቸው ሰዎች ጉዳይ ይፋ እንዳይሆን በመጨነቃቸው ሰላማዊ ሽግግር በማድረግ ለለውጥ የተነሳውን ሃይል ማዳከም ላይ ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ እንደሆነ አመልክቷል። በማያያዝም ከኢትዮጵያ ጋር ጉዳዩን በሰላም መጨረስ ዋና አማራጭ በመሆኑ “የሰጥቶ መቀበል” ስምምነት ለማድረግ ፈቃደኘነቱ እንዳለ መረጃ እንዳለው አመልክቷል። ሰጥቶ መቀበሉ እጅግ ሰፊ ጥልቀት ያለው በመሆኑ የት ድረስ ሊሆን እንደሚችልና ምን ምን እንደሚያካትት ግን ማብራሪያ አላገኘም።"} {"text": "2ኛዉን ነጥብ በተመለከተ ኃ/የተ/ግ/ማህበር በአንድ ወይም ብዙ ሥራ አስኪያጆች ሊተዳደር አንደሚችል እንዲሁም ሥራ አስኪያጅ ከማህበሩ አባላት ወይም ከማኅበረተኞች ውጭ ሊምረጥ እንደሚችሉ የንግድ ሕጉ አንቀጽ 525 እና 526 ይደነግጋል፡፡ አሁን በተያዘው ጉዳይ ተከሳሽ የ1ኛ ከሳሽ ማህበር ጣምራ ስራ አስኪያጅ ሆነዉ የተሰየሙ መሆኑን ማህበሩ ህዳር 13 ቀን 2001 ዓ/ም የያዘዉ ቃለ ጉባኤ ያስረዳል፡፡ይህ ቃለ ጉባኤም የማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ አካል እንደሆነ በቃለ ጉባኤዉ ላይ ተመልክቷል፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ ተከሳሽ በማህበሩ መመሰረቻ ጽሁፍ የጣምራ ስራ አስኪያጅ ሆነዉ የተሾሙ መሆኑን መገንዘብ የሚቻል ሲሆን በማህበሩ የመመስረቻ ጽሁፍ የተሾመ ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅ ስልጣኑ ሊሻር የሚችለዉ በንግድ ህጉ 527(1) እና 536(2) መሰረት ከማህበሩ ባለአክሲዮኖች መካከል በሶስተኛ አራተኛ ድምጽ ባላቸዉ ባለአክሲዮኖች ሲደገፍ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ ይህ ድንጋጌም ተፈጻሚነት ያለዉ የማህበሩን ሥራ አስኪያጅ በጠቅላላ ጉባኤ ለመሻር በቀረበ ጊዜ ሲሆን በሌላ በኩል እንድ ስራ አስኪያጅ በማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ የተሾመ ቢሆንም ስራ አስኪያጁ ከስልጣኑ እንዲነሳ ሊያደረጉ የሚችሉ ጥፋቶች እስካሉ የማህበሩ አባላት ስራ አስኪያጁ በፍርድ ቤት ዉሳኔ እንዲሻር መጠየቅ እንደሚቻሉ በንግድ ህጉ አንቀጽ 527(5) ተመልክቷል፡፡ ይህ ድንጋጌ የማህበሩን ሥራ አስኪያጅ ከሥራ አስኪያጅነት ለማንሳት የሚስችሉ ጥፋቶችን በዝርዝር አለስቀመጠም፡፡ እንዲህ በሆነ ጊዜ ደግሞ አንድ የማህበር ስራ አስኪያጅ በህግ ፤በማህበሩ የመመስረቻ ጽሁፍ እንዲሁም መተዳደሪያ ደንብ መሰረት ግዴታዉን ካልተወጣ ጥፋት እንደፈጸመ የሚቆጠር መሆኑን መገንዘብ ይቻላል፡፡"} {"text": ""} {"text": "2. የ‹ሐተታ ዘርአ ያእቆብ› ዓላማው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ለመተቸት የተዘጋጀ የ17ኛው መክዘ የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ ነው፡፡ ኡርቢኖ የነበረውን የግእዝ ዕውቀት የቅርጣግና ሌሊቶችን በመተርጎም፣ የግእዝ ሰዋሰው በማዘጋጀት(BnF Eth Abb 216)ና የግእዝ - ፈረንሳይኛ - አማርኛ መዝገበ ቃላትን(BnF Eth Abb 217) በማዘጋጀት አስመስክሯል፡፡ ኡርቢኖ ከካቶሊክ ሚሲዮናውያን የተለየ ሐሳብ የነበረው አፈንጋጭ ሚሲዮናዊ ነበር፡፡ ይህንንም በዘመኑ የነበሩት ሚሲዮናዊው አባ ተክለ ሃይማኖት በማስታወሻቸው ገልጠውታል፡፡ ኡርቢኖ ለዲ. አባዲ የጻፋቸው ደብዳቤዎች እንደሚያሳዩት ከካቶሊክ ሚስዮናውያን ይልቅ ከፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን ጋር የተሻለ ግንኙነት ነበረው[5]፡፡ የእነርሱ ተጽዕኖም በአስተሳሰቡ ላይ ይታያል፡፡"} {"text": "“መልክ” የሚለው ቃል በዕብራይስጡ “ጼሌም צֶלֶם” ሲሆን፣ ትርጕሙም ጥላ፣ ሥዕል፣ ምስል ማለት ነው።[3] ይህ ቃል በተለይ የጣዖት ምስሎችን ለማሳየት ሲውል፣[4] በብሉይ ኪዳን ውስጥ ለ17 ጊዜአት ያህል ጥቅም ላይ ውሏል። (እነዚህም ዘፍ. 1፥26፡27፤ 5፥3፤ 9፥6፤ ዘኁ. 33፥52፤ 1ሳሙ. 6፥5፡11፤ 2ነገ. 11፥18፤ 2ዜና 23፥17፤ መዝ. 39፥6፤ 73፥20፤ ሕዝ. 7፥20፤ 16፥17፤ 23፥14፤ አሞጽ 5፥26 ናቸው።) ቃሉ ከሞራላዊ፣ ከሥነ ምግባራዊ፣ ከአካላዊ ወይም ከባሕርያዊ ምስስል የትኛውን እንደሚያሳይ እርጠግኛ መሆን ባይቻልም፣[5] ጥቅም ላይ የዋለባቸውን ቦታዎች በማጤን፣ “ሙሉ በሙሉ አንድ ዐይነት” መሆንን እንደማያመለክት ግን መረዳት አይከብድም።"} {"text": "የዓመቱ የአገራት ወታደራዊ አቅም ደረጃ ዝርዝር ሲወጣ፣ የሕዝብ ብዛት፣ የሠራዊት መጠን፣ የታጠቁት መሣሪያ፣ የገንዘብ አቅም፣ የአቅርቦት ብቃትና መልክአ ምድራዊ አቀማመጥን ጨምሮ ከ50 በላይ መመዘኛዎችን ተጠቅሟል ተብሏል።"} {"text": "ዘ ሰን የተባለው ዘገባ እንዳመለከተው የማርከስ ራሽፎርድ የሴት ጓደኛ ሉቺያ ሎይ የማንቸስተር ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ደረጃ ድግሪ ባለቤት ናት ፡፡ እሷ የማስታወቂያ እና የምርት አስተዳደርን የተማረች ሲሆን በአንድ ወቅት ማንችስተር ለሚገኘው የፒአር ኩባንያ ለሶር የ PR መለያ ሥራ አስፈፃሚ ሆና አገልግላለች ፡፡"} {"text": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየዋሻው የተደበቁ የጁንታው ቡድን አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ እንዲሰጡ የመከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል..."} {"text": "ከፍ ሲል እንደገለፅኩት በፍረድ ቤቶቻችን ላይ የሚታየው ችግር በአመዛኙ የአስረዳደር እና የትኩረት ማነስ ችግር ነው፡፡ ታዲያ በአንድ ችሎት የሚስተናገድ ሰላሳ እና አርባ መዝገብም በቀን የሚያይን ዳኛ በመዝገብ ቁልል ተከቦ ከእያንዳንዱ ባለጉዳይ ጋር ተጨቃጭቆ ሁሉም የኔ ቁስል ከሱ ይበልጣል የሚል አቤቱታ እያቀረበበት አስተዳደረዊውን ችግር እንደራሱ ችግር እያየ እንዲህ የሆነው ለዚህ ነው እንዲያ የሆነው ደግሞ ለዚያ ነው እያለ ሲውል እደማየት ያለ የሚያምም ነገር የለም ፡፡ ለዚያውም ስራውን የማይመጥን ደመወዝ እየተቀበለ ወቀሳ እንጅ ምስጋና የሌለውን ስራ እየሰራ፡፡ እዚህ ሀገር ህግ ተርጓሚውም ህግ ፈፃሚውም እኩል ቢቋቋሙም ህግ ተርጓሚው ተረስቷል መኪና ቤት ጥቅማጥቅም የሚባሉ ጉዳዮች የአስፈፃሚው እንጅ የተርጓሚው ጉዳዮች አልሆኑም፡፡"} {"text": "ወረድ ብለን ከስንት አመት በሁዋላ ተለያይተው ስለ ተገናኙት ስለ አዛውንቶች ጉባዔም -ከዚህ ሁሉ የትርምስ ዘመን በሁዋላ – ስለ እነሱም በዚሁ ጽሑፋችን አንስተናል። ተገናኝተው እነሱ ሰለካሄዱት ወጎችም ከብዙ በጥቂቱ ጠቅሰናል። ይህ ደግሞ ከገባንበት ላበሪንቱ ለመውጣት በሚደረገው ጥረትና ሙከራ ትንሽ የተስፋ ጭላንጭል የሚያሳይ ይመስለናል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የኤሌክትሮኒክስ ጽ / ቤት ደህንነቱ የተጠበቀ ሣጥን ፣ አነስተኛ መጠን ያላቸው የሆቴል ካዝናዎች እና አስተማማኝ ተቀማጭ ሳጥኖች ፣ አነስተኛ የጣት አሻራ ደህንነቱ የተጠበቀ ፣ ዲጂታል ቁልፍ አስተማማኝ ሣጥን ፣ ከፊል- ፣ ካርታ ውሃ የማያስገባ ጥሬ ገንዘብ ሣጥን ፣ ሁሉም ምርቶች"} {"text": "ዶ/ር አንበሴ ፕሮፌሰር ባየ ይማምን (“የአማርኛ ሰዋስው” (1986፡ ገጽ 4-5)) አጣቅሰው “አማርኛ የተወለደው በሴማውያን መሪዎችና በካማውያን (ኩሻውያን) ወታደሮች መካከል በተፈጠረው ግንኙነት ሳቢያ ቋንቋዎቻቸው በመደባለቁ ነው። ስለሆነም አማርኛ ቅይጥ ቋንቋ (pidgin) እንጂ ንጹሕ ሴማዊ አይደለም” ይላሉ፡፡ “ለምሳሌ ያህል መሠረታዊ ቃላት ሳይቀሩ ከኩሽ (ካም) የተዋሳቸው ናቸው። ምሳሌ፡- ውኃ፣ ውሻ፣ ሰንጋ፣ ወዘተ. ግሱ በዓረፍተ ነገር መጨረሻ ላይ ስለሚመጣ የዓረፍተ ነገር ቅርፁም ሴማዊ አይደለም።” ዎልፍ ሌሳሉ የተባሉ የውጭ ምሁር የኢትዮጵያ ኩሽ ቋንቋዎች በሴም ቋንቋዎች ላይ ያሳረፉትን ተፅዕኖ በተነተኑበት ጥልቅ ጥናት ይህንኑ አረጋግጠዋል፡፡ ሌሳሉ እንደሚሉት “በጥቅሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች (አማርኛን ጨምሮ) ከሰሜን ኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች (ግዕዝን ጨምሮ) ይልቅ የኩሽ ቋንቋዎች ተፅዕኖ አርፎባቸዋል”፡፡ ይህንንም ተፅዕኖ በጥናቱ ሲያሳዩ ድምፀት፣ ብዜት፣ ቅድመ/ድኅረ ቅጥያ፣ ቃላት እና የግስ፣ ሥምና ተጠሪ አደራደርን ጨምሮ ሌሎችንም አማርኛን ጨምሮ (የደቡብ ኢትዮጵያ ሴም ቋንቋዎች ምድብ ውስጥ ያሉ ሌሎች ቋንቋዎችም) ላይ የኩሽ ቋንቋ ያሳረፈውን አሻራ የሚስረዱ 30 የቋንቋ ጥናት አላባትን ከአስረጅ ምሳሌዎች ጋር ዘርዝረዋል፡፡"} {"text": "በእኩይ የጥፋት ድርጊት የሰከሩ ሀይሎች ሰሞኑን የለኮሱት የጥፋት እሳት የህዝብ ለህዝብ ግጭት በማስመሰልና ችግሩ በኦሮሚያ ክልል እንዲስፋፋ በማድረግ ለዘመናት በወንድማማችነትና በመተሳሰብ በሰላም አብረዉ እየኖሩ ያሉ የኦሮሞና የአማራ ወንድማማች ህዝቦችን በግጭት እሳት በመማገድ ጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ ለማጋበስ በመንቀሳቀስ ላይ እንደሚገኙ ታዉቋል፡፡"} {"text": "‹‹… አፄ ሚኒልክም በበነጋው ሰራዊቱን የቀኙን በቀኝ፣ የግራውን በግራ አሰልፈው ነጋሪትዋን እያስመቱ ወደሱ ተጓዙ። ኢጣሊያኖችም ዘበኛው ሲመጣ ባዩ ጊዜ ተመልሰው ወደ እርዳቸው ገብተው ተኙ።"} {"text": "ሌሎች ከሴራው ጋር ግንኙነት ያለቸውና በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ 21 ተጠርጣሪ ግለሰቦችንም በቁጥጥር ሥር የማዋሉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን መግለጫው አመልክቷል። በአገር ውስጥ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሽብር ቡድኖቹ አባላትና ግብረ አበሮቻቸው በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርምራ ቢሮ ጉዳያቸው በመጣራት ላይ እንደሚገኝ አገልግሎት መስሪያ ቤቱ በላከው መግለጫ አስታውቋል።"} {"text": "ፍርድ ቤቱ በክርክር ላይ ያሉ ወይም ክርክራቸው የተወሰነ ጊዜ የሚወስድ መዛግብት ለቀጣዩ ዓመት ከመስከረም 20 ቀን 2013 ዓ.ም. በኋላ እንዲቀጠሩ አመራሩ የገለጸ ቢሆንም፣ የኮሮና ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ያለው ሥርጭት ከተቃለለ፣ የቀጠሮ ጊዜ ተሰብሮ በነሐሴ ወር 2012 ዓ.ም. ሊሠራ እንደሚችልም አማራጭ ሐሳብ አስቀምጧል፡፡"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "እንተላለፍሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነኝ ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ እየሄደኩኝ፡፤ ታክሲው በአዲሱ ገበያ አድርጐ መድረሻው አስኮ ነው፡፡ ረዳቱ ደምስሩ እስኪግተረተር ይጠራል፡፡በአዲሱ ገበያ በቀለበት አስኮ እያለ፡፡ ሹፌሩም አንገቱን ወጣ አድርጐ ከጐኑ መጥተው ከሚቆሙ ሌሎች ታክሲዎች ውስጥ በቀለበት አስኮ አዲሱ ገበያም…"} {"text": "ጠባብ አካባቢያዊነት፣ መጤ-ጠልነት፣ ዘረኝነት፣ እሥልምናን መጥላት፣ ሴትን ማተነስ የመሳሰሉ ችግሮች እያንሠራሩ መሆናቸውን የተናገሩት ሮዝ ያለመቻቻል አዝማሚያዎችና አድራጎቶች እየበረቱ በሄዱ መጠን ዓለም ወደ ጭለማ ዘመን የመግባት ሥጋት እንደሚፀናበት አስጠንቅቀዋል፡፡"} {"text": "ኦባንግ፦ቤተ ክርስቲያን ታዘወትር ነበር። በተፈጥሮ ብልህና አዋቂ ናት። ለማወቅ የግድ ዶክተርና ተመራማሪ ወይም መሃንዲስ መሆን አያስፈልግም። ደጋግሜ የምናገረው አንድ ነገር አለ። ሰው ቅን ሲሆን፣ ቅን ሆኖ ለመኖር ሲወስን ብዙ ነገሮች ይታዩታል። በቀናነት የሚገለጽና የሚገኝ ግንዛቤ የሚፈራርስ አይደለም። ቀና ስትሆን ማንንም ለማስደሰት አትኖርም፤ ምክንያቱም ትክክለኛ የሆነ ነገር ብቻ ነው የምታደርገው። ቀና ሰው ባመነበት ሳያስመስል አክብሮና ተከብሮ ይኖራል። ይህ የአያቴ ውርስ ረዳኝ። ከሺዎች ዓመታት በፊት የነበሩትን ኢትዮጵያዊያንና ታሪካቸውን ስንመለከት ከየትኛውም ኮሌጅ አልተመረቁም። ግን አዋቂነታቸው አሁን ድረስ እኛ ልንቀጥልበት ያልቻልነው ነው። የጸዳ ህሊናና ስብዕና ስላላቸው ወገኖች ሳስብ ደስ ይለኛል። አሁን እኔ የማደርገው አያቴ አድርግ ያለችኝን ነው። ነገሮች ተስተካክለው ቢሆኑ ኖሮ እኔ የጸረ ድንቁርናን ዘመቻ አርበኛና አዝማች እሆን ነበር። ድንቁርና ባህላችን እንዳልሆነ አስተምር ነበር። ካገራቸውና ከምድራቸው ሌላ መሄጃ የሌላቸውን ህዝቦችን እንዲገለሉ የሚያደርገውን ቅዠት የሆነና በጣም አስደንጋጭ የሆነ አመለካከት ለማስወገድ እደክም ነበር። ራቁታቸውን የሚሄዱ፣ ጎዳናና ዱር ውስጥ የሚተኙ፣ “ልዩነታችን ውበታችን ነው” እያሉ ለፍቅርና ለአክብሮት ሳይሆን ለቱሪዝም አግልግሎት ገንዘብ መሰብሰቢያ የሚውሉትን አካሎቻችንን የማዳን ስራ እሰራ ነበር። ያ በአገር መስዬ ባስቀመጥኩት አውቶቡስ ውስጥ ከሌሎች ወገኖቻቸው ጋር ባንድነት ተቆጥረው መሳፈራቸውን የሚያረጋግጥላቸው ስርዓት እንዲገነባ እታገል ነበር። አገር ማለት ህዝብ ነው። በእውነት መምራት ከመሪ ብቻ ሳይሆን አምኖ መመራትም ከተመሪው ህዝብ ይጠበቃል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ አግባብነት ያለው ኑሮ ለመኖር ይመጥናል። ሁላችንም የዚህ አለም ስደተኞች ነን። ነጮቹም፣ ሃብታሞቹም፣ ድሃዎቹም፣ ጥቁሮቹም … ህይወታችን ዘላለማዊ አይደለንም። የኮንትራት ህይወት የምንመራ ነን። በዚህ ውስን የኮንትራት ህይወታችን ምንም በማያውቁና ለችግር መንስዔ ላልሆኑ ልጆቻችን የተስተካከለ ዘመን ማውረስ የኛ ግዴታ ነው። ጨለማና ከድንቁርና ውስጥ መውጣት አማራጭ የለውም። አያቴ በዛን ወቅት ይህንን ታስብ ነበር። ይህንን እንዳደርግም ዘርና ጎሳ ሳትለይ ታስጠነቅቀኝ ነበር። በቀናነት!!"} {"text": "ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።"} {"text": "የጎሳ ፖለቲካ ማለት በመጀመርያ ቤተሰብህን የተለዩ ፍጥረት እንደሆኑ መስበክ መጀመር ማለት ነው።እነርሱ የተለዩ መሆናቸውን በደንብ ማሰብ ሲጀምሩልህ ደግሞ በመቀጠል የሰፈርህን እና የወንዝህን ሰዎች ልዩ መሆናቸውን በሚገባ መስበክ ነው።የሰፈርህን ሰዎች ልዩ እና የተለዩ መሆናቸውን ስትነግር ግን የአንተ ቤተሰብ ጋር እንደማይደርሱ ግን ደግሞ ከቤተሰብህ ዝቅ ባለ መልክ የተለዩ መሆናቸውን ወትውታቸው። በመጨረሻ አንተ የቤተሰብህም ሆነ የሰፈርህ ብቸኛ አለቃ መሆንህን ትነግራቸውና ከሰፈርህ ማዶ ያሉ ሰዎች ደግሞ እርኩስ፣የተለዩ፣ጥንትም አባቶችን ሲበድሉ እንደነበሩ የሆነ ያልሆነ ተረታ ተረት እየነገርክ ተራራ የሚያህል ጥላቻ እንዲያድርባቸው አድርግ።"} {"text": "አሁን በኢሕአዴግ አመራር ላይ ያሉት ሰዎችም ቢኾኑ የመፍትሔው አካል ሳይኾኑ ከሥልጣን ባይኼዱ እመርጣለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን ዘለዓለም ሥልጣን ላይ ሙጭጭ ይበሉ ማለቴ አይደለም፡፡ እነርሱ የሰላሙን መንገድ ጀምረውልን ቀጣዩ ትውልድ እንዲረከባቸው መንገድ መስጠት አለባቸው፡፡ አለበለዚያ መውጫ የሌለው የችግር አዙሪታችን ዘለዓለማዊ ሊኾን ነው!"} {"text": ""} {"text": "ለወደፊቱ ኃይሎች ፣ ሥነ ምህዳራዊ እና ኢኮኖሚ መፍትሄዎች ፡፡ ቴክኖሎጂዎች ፣ ፈጠራዎች ፣ ቤት ፣ ስራዎች ፣ ማሞቂያ እና ማገጃ ፣ የእንጨት ፣ የፀሐይ ፣ የነፋስ ሀይል ፣ እራስዎ እና እራስዎ ግንባታ ፣ አካባቢ ፣ ጤና እና ብክለት ፣ ፋይናንስ እና አማራጭ ኢኮኖሚ"} {"text": "የመጀመሪያው ጉዳይ በትጋትና በመናበብ ከተሰራ የቱንም ያህል ችግር ቢመጣ በስኬት ማለፍ እንደሚቻል ነው ይላሉ። ከአዲስ አበባ ጎንደር ለጥምቀት በየዓመቱ እንደሚመጡ የነገሩኝ ወ/ሮ ጥላዬ አንተነህ የተባሉ ታዳሚ።"} {"text": "እየተባለ በህወሃት/ኢህአዴግ ሲስተጋባ የኖረው ፕሮፓጋንዳ በእዉን የማይጨበጥና የማይዳሰስ መሆኑን እየታዘብን ነዉ፡፡ በአገሪቱ “አለ” የተባለዉ “ዕድገት”ም በምግብ እህል ራስን ለማስቻልም ሆነ ከዉጭ እርዳታና ድጎማ ለማላቀቅ የቻለ አይደለም፡፡ የመንገድ እና የፎቅ ግንባታውም የድሃውን ጉሮሮ የሚዘጋ የዕለት ጉርስ ወደመሆን ሲቀየርና ህይወቱ ሲያሻሽል አልታየም፡፡ የተለመደው የድርብ አኻዝ “ዕድገት” ግን አሁንም ይደሰኮራል፡፡"} {"text": "ልጆቻቾንን፣ ባሕላችን ፣ እምነታችን ፣ ፍቅራችን ፣ ይሕ ሁሉ ያቇረጥነው ውቅያኖስ ውስጥ ገብቶ ሰጥሙዋል ማለት ነው ??? ከሃያ ዓመት የስደት ዘመኔ፣ በየዋሁ ልቤ እሩጨ እሩጨ ቀና ስል ለካስ ማሳረጌያው የስደት ይሕ ኑሮዋል። ይገርማል?"} {"text": "ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር ዉጊያ ከገጠመች ዉጊያ የምትገጥመዉ ድፍን ኢራንን ለማጥፋት እንጂ በዲፕሎማሲ፣ፖለቲካዉ ወግ ለመሸፋፈን እንደሚደረገዉ የቴሕራን ገዢዎችን ብቻ ለማጥፋት አይደለም።ኢራቃዊዉ የፖለቲካ ተንታኝ ዋቲቅ አል ሐሺሚ እንደሚያምኑት ዩናይትድ ስቴትስና ወይም ዩናይትድ ስቴትስ፣እስራኤል፣ ሳዑዲ አረቢያ፣የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና ተከታዮቻቸዉ ኢራንን በቀጥታ አይወጉ ይሆናል።ይሁንና ዩናይትድ ስቴትስ 3 ነገሮች እስኪሟሉላት ድረስ አሜሪካና ተከታዮችዋ ኢራንን በጦር ኃይል ማስፈራራታቸዉ አይቀርም።"} {"text": ""} {"text": "/ምንጭ ዘ ሐበሻ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙት \"በዘርና በሃይማኖት መከፋፈሉ በቃን፤ አንድ ህዝባዊ ስብሰባ ቢጠራም ሕዝቡ ቦይኮት በማድረግ የወያኔን የከፋፍለህ ግዛ ፖለቲካ ውድቅ ያደረገ ሲሆን፤ ከዛም በኋላ ታማኝ በየነን ጋብዘው ስታዲየም ሙሉ ሕ"} {"text": "ኣብ ነፍሲ ወከፍ ወርሒ፣ ዋጋ ክራይ ኣባይቲ ወስኹ ወይ ድማ ኣብ ጎደና ክንድርብየኩም ኢና እናተባህለ ብኣካረይቲ ገዛ ዝቐረብ ዘሎ ጸቕጢ ሓደ ካብቲ ንህዝቢ ማሕበራዊ ውሕስነት ከሊእዎ ዘሎ ቁጠባዊ ቅልውላው እኳ እንተኾነ፣ ማሕበራዊ ፍትሒ ንምርግጋጽ’የ ዝሰርሕ ዝብል መንግስቲ ኤርትራ ግና ነቲ ጉዳይ ጸማም እዝኒ ሂቡ ንልዕሊ 10 ዓመታት ተጓዒዙ ይርከብ።"} {"text": "ላለፍቱት ሃያ ሰባት አመታት ሕውሃትን ሲፈራ የኖረው ሕዝብ ዛሬ ብዙ የሚፈራቸው ኃይሎች ተፈጥረውበታል። የፍርሃት ድባቡ መልኩን ቀይሮ እና በብዙ መልኩ ምናልባትም ካለፈው ጊዜ በባሰ ሁኔታ በሕዝብ ዘንድ የነገሰ ይመስላል። ሕዝብ ትላንት መንግስትን በሚፈራበት መጠን ዛሬ መንግስትን አይፈራም። ነገር ግን ሌሎች የሚፈራቸ በርካታ ኃይሎች ግን በሕውሃት እግር ስር ተተክተዋል። ከዛሬ አሥር አመት በፊት በኢትዮጵያ ህልውና ላይ ከነበረው ስጋት ይልቅ ዛሬ ያለው ስጋት በብዙ እጥፍ ጨምሯል። የዛሬ አስር አመት ኢትዮጵያን ያሰጋት የነበረው የመፈራረስ አደጋ ሳይሆን የአንባገነን ኃይል መፈርጠም ነበር። ዛሬ ደግሞ በተቃራኒው ኢትዮጵያ የመፍረስ አደጋ ያጋጥማታል የሚለው ስጋት እየጨመረ እና የመንግስት ጡንቻ የረገበበት ሁኔታ ላይ ነን ያለነው።"} {"text": ""} {"text": "ሲኖፕሉስ ሆስ ፋብሪካ የሃይድሮሊክ ቧንቧ ፣ የኢንዱስትሪ ቱቦ እና መገጣጠሚያዎች የማምረት እና የመላክ ልምድ 15 ዓመታት አለው ፣ አይኤስኦ 9 0 0 1 እና ኤም.ኤስ.ኤ.ኤ የምስክር ወረቀት አል hasል ፡፡ ብራንድ ሲኖpልse በዓለም ዙሪያ ለብዙ አገሮች ይሸጣሉ ፡፡"} {"text": "ናይ ወፃኢ ወታደራት ናብ ውሽጢ ግዝኣት ናይጀሪያ ኣትዮም ንቦኮ ሓራም ንኽደፍኡ ኣይፍቀደሎምን ምስ በሉ እንተኾነ ግን ወታደራት ናይጀሪያ ንኣጠቓቕማ ዝወነኑዎ ሓድሽ ኣፅዋር ዘስልጥኑ ናይ ወፃኢ ቴክሊሻናት ኣብ ሰሜናዊ ምብራቕ ከምዝርከቡ ሓቢሮም እቶም ፕሬዝዳንት።"} {"text": "ኣብቲ ሎሚ ብጉባኤ ሃይማኖታዊ ትካላት ኢትዮጵያ ዝተዳለወ ኣብ ከተማ አዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ዝተኻየደ መደረኽ ሰላም ክልቲኦም ወገናት ንሰላም ድልዋት ምዃኖም ገሊጾምም።"} {"text": "በአካባቢው የስልክ መስመር እንዲቋረጥ መደረጉንም ምንጮች ገልጸዋል። አዲሱ ጠ/ሚኒስትር ወደ ጅጅጋ በማምራት በአካባቢው የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ እንደሚሄዱ ምንጮች ገልጸዋል። በዶ/ር አብይ የሹመት ስነስርዓት ላይ ተገኝተው የነበሩት አቶ አብዲ ደጋግመው ስለ አልሸባብና በአካባቢው ስላሉ ታጣቂዎች በማንሳት በክልሉ ስጋት እንደተፈጠረ አድርገው ይናገሩ እንደነበር የገለጹት ምንጮች፣ ከእርሳቸው ጋር የፌዴሬሽን ም/ቤት ሰብሳቢና የደህንነት ሰራተኞች አብረዋቸው ነበሩ።"} {"text": "ይህቺን አባባል ማን እንደተናገራትና የት እንደሰማዋት ባላስታውስም ሀሳቤን ትገልፀዋለችና ርእስ እንድትሆነኝ መረጥኳት፡፡ አዲሱ ዓመት መጣ፣ ባለፈው ሳምንት 2006ዓ.ም ስንለው የነበረው ዓመት 2007 ዓ.ም ሆኖ ከሱም ላይ ዛሬ 6ኛው ቀን ሊነሳለት ነው፡፡ እናም 2007 ከ359 ቀኖች በኋላ አሮጌ የሚለው መጠሪያ…"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": ""} {"text": "እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ፖለቲካ የአስተዳደር ጥበብ ነው። ሽብር፣ መግደል፣ ማዋከብ፣ ማሰር፣ ማሸማቀቅ ጥበብ አይደለም። ይህንንም ማንም ዶማ ራስ ይከውነዋል። ለመግደል ምን ጥበብ ይፈልጋል? ለማሰቃየት ምን ጥበብ ይፈልጋል? ደደቦች የተፈጠሩት ለንዲህ አይነት የህሊናን ምርምር ለማይጠይቅ ተግባር አይደለምን?"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ባለፈው እንዳልኩት ወደ ድሀዋ ሀገሬ ብቅ ብየ የሚገደለውን ባላድንም ወይም ለተገደሉት ባልሞትም የሞቱትን አልቅሶ ለመቅበር በከፊሉም ተሳትፌ ተመልሻላሁ ይሁን እንጂ አሁንም ሞቱ አላቆመም ሻቢያ - ወያኔም እስካለ ድረስ መግደሉን አያቆምም እኔም ለተለመደው ልቅሶየ ውዬ ሳላድር በቅርቡ እመለሳለሁ ::"} {"text": "ታኅሣሥ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፡ የሰዎች ደኅንነት ማረጋገጥ ቀዳሚው የመንግሥት ግዴታ ነው ታኅሣሥ 13 ቀን 2013 ዓ.ም. በቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልል፣ መተከል ዞን፣ ቡለን ወረዳ፣ በኩጂ ቀበሌከለሊቱ 10፡00ሰዓትላይ የታጠቁ ኃይሎች በእንቅልፍ ላይ"} {"text": "የከተማዋ ጸጥታ ሃይል ጥፋት እያደረሱ ባሉ ቡድኖች ላይ ርምጃ ለመውሰድ አቅም ማጣቱ፣የከተማዋ አስተዳደር ደግሞ የጥፋት ሃይሎችን ችግር ለመፍታት ከመሮጥ ያለፈ ለሰላማዊው የከተማዋ ነዋሪ የሚያደርገው አንዳችም ነገር የለም ሲሉ ይከሳሉ።"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "3. በቤተ-ክህነት ውስጥ ግልፅነትና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን አዲስ መዋቅር መተከል ይገባዋል፡፡ ይህ መዋቅር የቤተ-ክርስቲያኗን ካህናትና አገላጋዮች የሚመዘግብ፣ ፍቃድ የሚሰጥ፣ የሚያሰማራ፣ ዝርፊያንና ዘረኝነትን የሚያስቀርና ለሁሉም እኩልና ተገቢ የሆነ የአገልግሎት ክፍያን በግልጽ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡ ዝርዝሩ በባለሙያዎች የሚወሰን ቢወሰንም አሁን ማንም ከሜዳ ተነስቶ በቤተ-ክርስቲያኗ አውደ ምህረት የሌሎችን ሀይማኖቶች ዓላማ ለማሳካት የሚራወጡትን መናፍቃንን ያስቀራል፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "የትዳር ውይይቶች በትዳር ወስጥ ችግር ሲፈጠር ብቻ ሳይሆን በየጊዜው እና በታወቀ ቦታ እና ሰዓት ቢደረጉ መልካም ነው፡፡ ችግር ሲፈጠር የሚደረጉ ውይይቶች ችግሩን ብቻ ፈትተው ያበቃሉ እንጂ ሌላ እንዳይመጣ አያደርጉም፡፡ በየጊዜው የሚደረጉ ውይ ይቶች ግን ያለፈውንም ፈትተው ለሌሎች ችግሮችም መንገድ ይዘጋሉ፡፡ ለውይይት ግን ልምድ እና ትዕግሥት ይጠይቃል፡፡ መወያየት ማለት መጨቃጨቅ አይደለም፡፡ መነ ታረክም አይደለም፡፡ በሥነ ሥርዓት በጉዳዮች ላይ መነጋገር ማለት እንጂ፡፡ እንዲ ያውም በሆኑ ነገሮች ላይ ከመነጋገር በሃሳቦች እና በጉዳዮች ላይ መወያየቱ ውጤታማ ያደርጋል፡፡ በሆኑ ነገሮች ላይ መወያየት ብዙ ጊዜ ማነው ጥፋተኛ) የሚለውን ስለሚያመጣ፡፡"} {"text": "ዲያቆን ያለኝን ጥያቄ በዚህ አደባባይ (blog) ላይ አልጠይቅህም። ምክንያቱም አደባባዩ ላይ ከቀረቡ አስተማሪና ገንቢ ሃሳቦች ጋር ምንም ግኑኝነት የሌላቸው ነገርግን የራሴን ህይወት እንዳርምና ከአስመሳይ መንፈሳይነት እንዴት ልላቀቅ እንደምችል÷ እንዲሁም መንፈሳዊና ግብረገባዊ ጥያቄዎች ሲኖሩኝ እየጠየቅሁህ አምላክ ጊዜና ቦታ በፈቀደልህ ወቅት ትመልስልኝ ዘንድ መልካም ፈቃድህ ቢሆንና እሺ ብትለኝ addism_eng@yahoo.com ላይ \"ሰላም ነህ አዲስ?\" ብለህ ከአደባባዩ ጀርባ ብታገኘኝ... በጣም ደስ ይለኛል። ልቦናህን እሱ በፈቃዱ ያራራልኝና!!!"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ የመጀመሪያው የአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ “የቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ፡የከፍተኛ ትምህርት መቋቋሚያና መስፋፋት ጉዞ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የተጻፈ 630 ገፆች ያሉት 5 መፅሐፍትን እና በኢንጅነር ተረፈ የራስወርቅ የተፃፈ “የአንኮበሩ ሰው በጀኔቫ የኢትዮጵያ የአለም የቴሌኮምኒኬሽን ትረካ” የሚል 10 መጽሐፍትን ለዩኒቨርሲቲው ቤተመፃህፍት እንዲሁም 5 መፅሐፍትን ደግሞ በምርቃት ዝግጅት ላይ ተሳትፎ ላደረጉ ተማሪዎችና መምህራን ማበርከታቸውን ዶ/ር አልማዝ አፈራ ገልጸዋል፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኤችአይቪ መከላከልና መቆጣጠር የሥራ ክፍል የኤችአይቪ/ኤድስ ወረርሽንን ከመከላከል በተጨማሪ የድጋፍና እንክብካቤ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ ኤች.አ.ቪ / ኤድስ በተቋሙ እያደረሰ ያለውን ተፅዕኖ ለመከላከል በፖሊሲ የተደገፈ የድጋፍና ክብካቤ ሥርዐት ዘርግቶ እየሰራ መሆኑን የስራ ክፍሉ አስታውቋል፡፡ ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ ተጨማሪ ያንብቡ…"} {"text": "ቅዱስ ጴጥሮስም ሲመልስ \"በምድር የሚገኝው እያንዳንዱ ሰው አንዴ በዋሸ ቁጥር ሰአቱ አንድ ዙር ይዞራል ደግሞም ሲዋሽ እንደዛው ይቀጥላል \"። በማለት ከገለጸላቸው በኋላ፤ ለምሳሌ ይልና ግርግዳው ላይ ካሉት አንዱን የማይነቃነቅ ሰአት እያመለከተ \"ይህ ሰአት የማዘር ትሬዛ ሰአት ነው። ማዘር ትሬዛ በህይወት ዘመኗ ዋሽታ ስለማታውቅ ሰአቱ አንዴም ዞሮ አያቅም። \" በማለት ሲገልጽላት"} {"text": "የዋዳ ዘገባ በወጣ በሳምንታት ጊዜ ውስጥ ሮድቼንኮቭ ከአንድ ጓደኛው በሩሲያ መንግሥት እየተፈለገ እንደሆነ የሚጠቁም መረጃ ደረሰው። ይሄኔ ነው ግሪጎሪ ሻንጣውን ሸክፎ ሚስቱንና ልጁን የስንብት ስሞ ወደ አሜሪካ የሸሸው።"} {"text": "ጥቅምት 24/2013 ከምሽቱ 5፡30 ላይ በረዳት ኢንስፔክተር አሸብር ባለቤት የተደረገችው የስልክ ጥሪ ስልክ በኋላ የተጀመረው ግጭት፣ እስከ ቀኑ 11 ሰዓት 30 ቀጥሎ አካባቢውን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል።"} {"text": "ሲስልም ሆነ ሲያስነጥስ አቧራን ያፈልቅ የነበረው ነዋሪ መንገዱ እንዲሰራለት ጮሆ ጮሆ ሲታክተው ትቶታል፡፡ የአካባቢው በለሀብትም ሆነ ባለስልጣናት እስካሁን ኖራ ሆነው ለመቀጠል እንዴት እንደፈቀዱ አንድዬ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ እንግዲህ መንገዱ ባያድግ አቧራው ማደግ ስላለበት – ስለሚገባውም ዛሬ ደረጃውን ወደ ኖራነት የቀየረ ይመስለኛል፡፡ ባለሀብቱ የሰሊጥ ትርፍ ባይሳብጣቸው ኖሮ እጅግ ተፈላጊ የሆነውን ሲሚንቶ ለማምረት ፍቃድ ከመጠየቅ ወደ ኃላ አይሉም ነበር፡፡ ጥሬ ዕቃው የት አለና ? አትበሉ፡፡ ምድረ ኖራ እያደር ሲሄድ ሲሚንቶ አይወጣውም እንዴ ? ብቻ መስሎኛል – የመሰለኝ ሌላም ነገር አለ"} {"text": "ከማርከስ የሙያ ጉዳዮችን ከሚያስተዳድረው ከድዋይ ማይናርድ በተቃራኒ ዳንኤል በእግር ኳስ ላይ ያነጣጠረ ነው ፡፡ ከትንሹ ወንድሙ ጋር የኮምፒተር ጨዋታን የበለጠ የሚጫወት አንዳንድ ሰው እናውቀዋለን ፡፡"} {"text": "ዛሬ ግንቦት 6/2010 ዓም ህወሓት እኩይ ተግባሩን ተቃውመው የወጡትን የኢሕአዴግ ምክርቤት ውሳኔዎች የሚኮንን መግለጫ አውጥቶ ዳግም ልርገጣችሁ የሚል የተለመደ ዲስኩሩን በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሲያሰማ አምሽቷል።የእስረኞች መፈታት፣የፍቅር መሰበክ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ እያደረጉ ያሉትን የለውጥ ነፋስ ምክንያት ስያጉረመርሙ የነበሩ ህወሓቶች ከአሁን በኃላ የኢትዮጵያን ሕዝብ በምንም አይነት ለመረገጥ እንዳልተዘጋጀ ሊያውቁት ይገባል።በአሁኑ ሰዓት ህወሓት የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የፀጥታ ስጋት ሆኗል።There is no an immediate danger, other than TPLF for the peace and stability of the horn of Africa. ስለሆነም ከኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ለውጥ ጎን የቆመው የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ይህንን የሰላም ስጋት የሆነ ህወሓት ካልተወገደ በምንም አይነት በኢትዮጵያ ሰላም እንደማይሰፍን ለመጨረሻ መጨረሻ ጊዜ ተረጋግጧል። ስለሆነም ለእዚህ አይነቱ የህወሓት ትዕቢት የኢትዮጵያ ሕዝብ የትዕግሥቱ ልክ እንዳበቃ ማሳየት ያለበት ጊዜ አሁን ነው።የመጀመርያ እርምጃው መሆን ያለበት እርስ በርሱ ለማጋጨት ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር የሚርመሰመሱትን የወያኔ ወኪሎች በቀጥታ በማጋለጥ እና ለሕግ በማቅረብ አደብ ማስያዝ አለበት።የትግራይ ሕዝብ ህወሓት ይህንን ያህል ለበለጠ ወንጀል የሚዘጋጀው በቡድን ዝርፍያ ውስጥ ስለገባ በወንጀል ስለሚጠየቅ ትግራይ ሕዝብ ውስጥ ገብቶ ለመደበቅ እንደሆነ ማወቅ አለበት። ከቡድን ዘራፊ ጋር ለመቆም የሚፈልግ መብቱ ነው።ፅዋውንም ለመጠጣት አብሮ መዘጋጀት አለበት።"} {"text": "ኢስት አፍሪካን ዴይሊ እንደ ዘገበው ከሆነ ከኬኒያ ብቻ በቀን እስከ ሀምሳ ቶን ጫት ወደ ሶማሊያ የሚገባ ሲሆን ኬኒያ ራሷ የጫት ምርት ከኢትዮጵያ እንዳይገባ በማገዷ ሳቢያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከአምስት ሚሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ማትረፏን መግለጿ ይታወሳል።"} {"text": "ከባል ወይንም ከሚስት ወገን ደንበኛውን የጋብቻ ግንኙነት ለመፈጸም የማያስችል፣ ከጋብቻ በፊት ያልታወቀ አካል በአንደኛው ላይ ቢገኝ ሌላኛው ወገን ፈተናውን እንዲቋቋም አይገደድም /አንቀጽ 24፣946/፡፡"} {"text": "ትላንት በድህነትና ኃላቀርነት ተቆራኝተን እንድንኖር ፈርዶብን የነበረውንና በህዝቦች መስዋእትነት ያስወገድነውን የትምክህት ሃይልና በሱ የሚመራዉ አሃዳዊ ስርዓት ዳግም አፈሩን አራግፎ በመነሳት በህዝብ ልጆች መስዋእትነት የተፃፈ የህዝቦች ቃልኪዳን የሆነውን ህገ-መንግስትና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለማፍረስ በውስጥና በውጭ ሃይሉን አጠናክሮ ላይና ታች እያለ ይገኛል፡፡ ስለዚህም ሰላማችንና ህገ-መንግስታዊ ስርዓታችንን በመጠበቅ በዋነኝነትም ደግሞ የሃገራችንን ህልውና በማረጋገጥ ረገድ በጋራ እንድንታገል የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ጥሪውን ያቀርባል፡፡"} {"text": "የቋንቋ ፓሊሲ ሳይኖረን የትምህርት ፓሊሲ ብንቀርፅ ነገሩ ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ መሆኑ አይቀርም። ያለ ቋንቋ ፖሊሲ የትምህርት ፖሊሲ እንኳን ልቀረፅ፣ የሚታሰብ አይደለም። – Kichuu"} {"text": "በ2016 ምርጫ ጆን፤ ለትራምፕ ድምጽ አልሰጡም ነበር፤ለምን ቢሉ? ባለቤታቸውን አክብረው፤ለትዳራቸው ቅድምያ ሰጥተው፡፡ የቀድሞ የሪያሊቲ ቲቪ ኮከብ፤ የተለመደው ዓይነት ፖለቲከኛ አለመሆናቸውን ግን አስደስቷቸው እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡"} {"text": "ለአፄ ዮሐንስ ውድቀት አንዱ ማሳያ የብርቱ ጦር አበጋዞች ድርቀት እንደሆነ ይስተዋል? አንድ ራስ አሉላ እንግዳ (አባ ነጋ) ከስንቱ ጦር አውድማ ይደርስለት? (ራስ መንገሻን ረስተን አይደለም በዮሐንስ ጊዜ እዚህ ግባ የሚባል መሪ አልነበረም፤ ኋላም ለባዕድ ስርዓት የማደግደግ ተደጋጋሚ ባህሪ የታየበት ሰዉ ነበር) የአፄ ዮሐንስ አቅመ ቢስነት የምኒልክ ጉልበታምነት ምስጢር ግልጽ ነው፡፡ ቀዳሚው አባ በዝብዝ የጦር አበጋዞች ድርቅ ነበረበት፤ ተከታዩ አባ ዳኘው ደግሞ ግራ ቀኙን ብርቱ ተፋላሚ ራሶች ነበሩት፡፡ ያዉም “ከአንተ በፊት እኛ እንወድቃለን” የሚሉት!!"} {"text": "፲፰፻፵፯ ዓ.ም. - በ ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ሐረር ላይ ሰፍሮ ይኖር የነበረው፣ ፈረንሳዊው ግጥም ተቃኝ አርተር ራምቦ (Arthur Rimbaud) በዚህ ዕለት ተወለደ።"} {"text": "የፍንዳታው መነሾ ምን እንደሆን በውል ያልታወቀ መሆኑን ሲገለፅ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ወደቡ ላይ መጋዘን ውስጥ የተከማቸ ለፍንዳታ አደጋ ተገላጭ የሆነ ሶዲየም ናይትሬት ሳይሆን አይቀርም ብለው መጠርጠራቸውን አንድ የሀገሪቱ ቴሌቭዥን ዘግቧል።"} {"text": "ብተወሳኺ ብዙሓት ዓይነት ባንኪ ካርድታት `ውን ኣለዉ። ኣዝዩ ዝውቱር ድማ ደቢት ካርድ እዩ፡ ንምኽፋል ከምእውን ምስሓብ ገንዘብ ኣብ ባንኪን ካብ ATM ይኸውን። ሕሳብ ምስ ከፈትካ እቲ ባንኪ ብነጻ ካርድ የዳልወልካ/ይሓትም።"} {"text": "አክሮፖሊስ (ከግሪክ ακρος ከፍተኛ፣ πόλις ከተማ) ማለት በትርጉሙ 'ከፍተኛ ከተማ' ነው። ከሁሉ ታዋቂ የሆነው አክሮፖሊስ በአቴና ግሪክ የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው።"} {"text": "የተሻሻለው የትምህርት ዓመት የቀን መቁጠሪያ (MSYC) ረዥሙን የበጋ ዕረፍት ወደ አጭር ፣ ብዙ ተደጋጋሚ ዕረፍት በመለየት የበለጠ ቀጣይነት ያለው ትምህርት ለመስጠት የትምህርት ዓመቱን እንደገና ያደራጃል። የበጋ ዕረፍት አያስወግድም ፣ ግን ዝም ብሎ ይቀንሰዋል። MSYC ለመማር አማራጭ የጊዜ ሰሌዳ ነው። በ MSYC ላይ ያሉ ተማሪዎች ተመሳሳይ ትምህርቶችን በመከታተል በባህላዊው የቀን መቁጠሪያ ላይ እንደ ተማሪዎች ተመሳሳይ መጠን ያለው ትምህርት ያገኛሉ። ኤም.ኤስ.አይ.ሲ በዓመቱ ውስጥ በተያዙ ሁለት አማራጭ ክፍተቶች አማካይነት የትምህርት ዓመቱን ወደ 182 ቀናት ለማራዘም የሚያስችል ተለዋዋጭነትን በሚፈጥርበት ጊዜ የ 207 የትምህርት ቀን የትምህርት ዓመት (ከነሐሴ ወር ጀምሮ እስከ ሰኔ) ያበቃል ተብሎ የተቀየሰ ነው"} {"text": "ትውስታና ተስፋ ያለው ምድራ ፍጡር ሰው ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ታሪክና ዕቅድ አለው፡፡ የሰው ልጅ ጥንታዊ ጥያቄ የሚባለው ‹ከየት መጣሁ› የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ትናንት ለማወቅ ጉጉታቸው የጨመረውና ትናንታቸውን..."} {"text": "የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በድርጅቱ ከ30 ዓመታት በላይ በቴምብር ዲዛይን ስራ አገልግሎ ህይወቱ ላለፈው ለሰዓሊ ቦጋለ በላቸው ቤተሰቦች የምስጋና ስጦታ አበረከተ፡፡"} {"text": "ዛሬ በርካታ የውጪ አገር ኢትዮጵያውያን ወደ ኢትዮጵያ እየመጡ ነው፡፡ እየተመሙ ነው፡፡ እንግዳ ተቀባዩ የኢትዮጵያ ህዝብም አስፋልት ሙሉ እየጐረፈ እየተቀበላቸው፤ እያስተናገዳቸውም ነው፡፡ ይሄ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የናፍቆት፣ የስስት ፍሬ ነው፡፡ ያም ሆኖ እዚህ ጋ ሁለት መሠረታዊ ጉዳዮችን ወይም ጥያቄዎችን ማንሳት ተገቢ ይሆናል፡፡"} {"text": "ኣብ ክርዋትያ ዓለም ለኻዊ ዑቅባ ካብ ዝሓተትካሉ እዋን ጀሚሩ መሰል ናይ ምእንጋድ ኣሎካ። እንተደኣ ወጻኢታት ናይ መአንገዲ ክትሽፍን ዘይኪኢልካ ኣብ መቀበሊ ማእከል ክትነብር ትኽእል።"} {"text": "በስድስተኛ ሳምንት በተካሄዱ የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች አስራ ሰባት ጎሎች ከመረብ ሲያርፉ ሁለት ጎሎች በፍፁም ቅጣት ምት ሲቆጠሩ የኢትዮጵያ ቡናው ሬድዋን ሁሴን በራሱ ላይ ግብ ያስቆጠረ ብቸኛው ተጫዋች ሆኖ በሳምንቱ አልፏል ።"} {"text": "ZhongShan የ LED ግድግዳ መሸፈኛ መብራቶች LWW-1 ኤልኢስት ግድግዳው ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "ሕዝቡም ታቦታተ ሕጉን በሆታና በእልልታ ከቤተ መቅደስ አጅቦ ከአወጣ በኋላ በባሕረ ጥምቀት ከትሞ ማደር ጀመረ ።/ ሐመር ጥር/የካቲት 1998 ዓ.ም/ ታቦታት ከአንድ በላይ ሆነው ወደ ከተራው ስለሚሄዱ እግዚአብሔር አምላክ ለነብዩ ሙሴ “የታቦት መኖር ከእናንተ ጋር የመኖሬ ምልክት ነው” ዘፀ 25÷1 እንዳለው ታቦተ ሕጉን ተሸክመው ዮርዳኖስን እንደ ተሻገሩት ካህናተ ኦሪት፤ ካህናቱ የማይለወጠውን ታቦተ ሕጉን በራሳቸው ተሸክመው የብሉዩን ሥርዓት ከሐዲስ ኪዳን ጋር አንድ አድርገው የሐዲስ ኪዳን መሠረት ኢየሱስ ክርስቶስን እያሰቡ፤ ካህናተ ሐዲስም ወደ ከተራ (ዮርዳኖስ) ይጓዛሉ፡፡ ሊቃውንቱም እንዲሁ ለበዓሉ የሚስማማውን ቃለ እግዚአብሔር እያደረሱ እንደሚያድሩ ሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ያስረዳሉ።"} {"text": "አውስትራልያ ውስጥ በሚገኝ አንድ የስደተኞች ማቆያ እስር ቤት ውስጥ የሰፈሩ ከ600 በላይ ጥገኝነት ጠያቂዎች፣ የአካባቢው ኗሪዎች ያስነሱብናል የሚሉትን አመፅ በመፍራት ከካምፑ ውስጥ አንወጣም ማለታቸው ተገለፀ።"} {"text": "የቅድስት መነበር የዜና እና የሕትመት ክፍል በትላንትናው እለት ቅድስት መንበር ከቻይና ጋር ያላትን ግንኙነት በተመለከተ ባወጣው መገለጫ እንደ ገለጸው ከችያና መንገሥታ ጋር ቅድስት መነበር በተከታታይ እያደርገችው የሚገኘው የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወደ አንድ ወሳኝ አዎንታዊ እርማጃ እየተለወጠ መሄዱን የሚያሳዩ በርካት ምልክቶች እንደ ሚታዩ አስታወቀ።"} {"text": ""} {"text": "ለተወሰነ ጊዜ ውጊያ ከተካሄደ በኋላ ብዙ ሰዎች ተገደሉ፤ የኢየሩሳሌምም ከተማ ተሸነፈች። የነጻነት ዘመኗም አበቃ። ፖምፔ በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አንድ የተለየ ነገር ይኖራል ብሎ ስላሰበ ወደዚያው ለመግባት ፈለገ። ይህም ነጻነታቸውን በመገፈፋቸው ብቻ ሳይሆን በሃይማኖታቸውም ላይ አስከፊ ተግባር እንደ ተፈጸመ በሚቆጥሩ ኣይሁዶች ጥላቻን አተረፈ።"} {"text": "እየተጣደፉ አናት ላይ መዝገቦችም, በ ተመሠረተ አንዴ ኮረብታ ከእሳተ የተሠራ (በእሳተ ገሞራ አመድ ድንጋይ). Orvieto ያለው ከተማ በአስደናቂ ከእሳተ ተብሎ ተመሳሳይ ድንጋይ የተገነባ የመከላከያ ግድግዳ በማድረግ ነው የሚጠናቀቁት መሆኑን tuff ኮረብታዎች ሳይገድባቸው. የማይታየው መሄድ የማይችል ዋና መስህቦች ወደ ዲዮሞ እና ጳጳሳቱ መኖሪያ ናቸው. ይህ የማይችሉ ከተማ ዙሪያ የሚንከራተቱ እና መዋቅረ ያላወቅኋቸው ፍጹም ነው;."} {"text": "ሁለተኛው ዓላማ፣ ዘመኑ አውሮጳዉያን፣ ነጭ ያልሆነውን ዓለም የሚቀራመቱበት ወቅት ስለነበር፣ ቅኝ ገዢዎቹ አገሩን ለመያዝ ልባቸው እንዳይዳዳ፣ ንጉሠነገሥቱ በግዙፉ በይፋ ማስታወቅ ነበረባቸው። ለዚህም ሲባል፣ ቅኝገዢዎቹ አገሩ በአፄ ምኒልክ ሥር እንዳለና፣ ቢዳፈሩም ጦርነቱ በቀጥታ ከሳቸው ጋር መሆኑን እንዲረዱ፣ ከማዕከላዊ መንግሥት የተሾመ የታጠቀ የጥበቃ ኀይል በያገሩ ተመደበ። የውስጡ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ በባላባቱ እጅ ስለሆነ፣ ሕዝብ ተበደልሁ ካላለ በስተቀር፣ የጥበቃው ክፍል ባስተዳደሩ ጣልቃ አይገባም። ሁኖም ግን የሥልጣን አጠቃቀም ውስብስብነት ስላለው መቼም ቢሆን ችግር እንደሚኖር አይካድም፤ የሚጠበቅም ነው። ይሁንና በዚህ መልክ የተዋቀረው አስተዳደር ራሱን የቻለ እንዲሆን ሲባል፣ እያንዳንዱ ባላባት ዓመታዊ ግብር ይከፍላል። ከዚህም ግብር፣ የጥበቃው ክፍል ለራሱ የሚበቃውን ቀንሶ፣ የቀረውን ለመንግሥት ግምጃ ቤት ያስተላልፈዋል።"} {"text": "ነቲ ዝቕፅል ሓምለ ዝእወጅ ነፃነት ደቡብ ሱዳን ኣብ ሓደጋ ዘወድቕ ዶባዊ ምስሕሓብ ንኽፈትሑ ክልቲኦም ወገናይት ህፁፅ ዝርርብ ንኽካየዱ ዩ-ስ ፀዊዓ።ክልተ ላዕለዎት ልዑኽ ዩናይትድ ስቴትስ ስግኣት ኣሜሪካ ንምግላፅ ትማሊ ረቡዕ ካርቱም ኣትዮም ኣለው።"} {"text": "ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያንን ሕግ በተመለከተ አሠረ ሐዋርያትን የተከተለ ሆኖ እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡ አባቶቻችን በቤተ ክርስቲያን ላይ ግለሰባዊ አምባገነንነትን አልፈቀዱም፡፡ ጸሎተ ሃይማኖቱም ‹ነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ላዕለ ኩሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት›› በማት ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ ዘሐዋርያት መሆንዋን ያመለክታል፡፡ በ50/51 ዓም በኢየሩሳሌም የተሰበሰበችው ሲኖዶስም ‹እኛና መንፈስ ቅዱስ› አለች እንጂ ‹እኔ› የሚል ግለሰባዊ ድምጽ አልተሰማባትም፡፡"} {"text": "ሌላው የመሬት ቅርምት መንገድ መሬት ባንክ ውስጥ የሌሉ መሬቶችን እየለዩ ማጠር ነው። ይህ በብዙ የከተማው አካባቢዎች የታየ ግልጽ የመሬት ችብቸባ ነው። ቆይቶ ተጠያቂነት እንዳይመጣ ይዞታዎችን ከመሬት ባንክ የማውጣት ስራዎችም ይሰራሉ። ነገሩ ተራ ህገወጦች ብቻ በየስፍራው የሚያጥሩት የመሬት ጉዳይ ሳይሆን በርካታ ሚሊየን ብሮች በየእርከኑ ያሉ የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ኪስ የሚያስገባ የመሬት ወረራ ሂደት ነው። በየጊዜው መሬት ተወረረ በተባለ ማግስት ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ የክፍለ ከተማ አመራሮችና የጸጥታ ሀይሎችን ሰብስበው እርምጃ እንዲወሰድ ግብረ ሀይል አቋቁሜያለሁ ይሉና : ለይስሙላ የተወሰኑ መሬት ወራሪዎች ሰለባ ይሆኑና ቀሪው እንደተወረረ መቆየቱ ነው።"} {"text": "በተራ ነፍስ ግድያና በከባድ ነፍስ ግድያ በሚገባ የተጠረጠሩ ሰዎችን በዋስ የመለቀቅ መብቱን በሕግ መገደብ ራሳቸው ተጠርጣሪዎቹን ከበቀል የሚታደግና ኅብረተሰቡንም ከደም መቃባት የሚጠበቅ በመሆኑ ተመጣጣኝነት ያለውና ሕገ መንግሥታዊ ነው፡፡"} {"text": "ብርሃን ሞገድ ብቻ ሳይሆን፣ እንደሌሎቹ ጨረራዎች የሞገድና እኑስ ሁለትዮሽተፈጥሮን አዋህዶ የያዘ ነው። ስለዚህና ስለመሳስሉት መሰረታዊ የብርሃን ባህርያት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ሥነ ብርሃን (ኦፕቲክስ) በመባል ይታወቃል። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት (ፊዚክስ) ምርምር ዋና ክፍል ነው። የበለጠ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ ..."} {"text": ""} {"text": "ኣብ ኢትዮጵያ ንዝርከቡ ተቓወምቲ ኤርትራ ኣብ ምውህሃድ ክነጥፍ ዝጸንሐ ጀነራል መስፍን ኣማረ ዝርከቦም ሰበ ስልጣን መንግስቲ ኢትዮጵያ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብ ኣብ ኣስመራ ምብጻሕ ከምዝፈጸሙ ምንጭታት ሬድዮ ኤረና ሓቢሮም።"} {"text": "በባሌ ዞን በዳሎመና ነዋሪ የሆኑና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ነዋሪ በባሌ ዞን ብሔራዊ ፓርክና በአቅራቢያው ያሉ ዞንና ወረዳዎች በድርቅ መጎዳታቸውን ደንና የውሃ ኩሬዎች በአሳዛኝ ሁኔታ መድረቃቸውን ተናግረዋል። የሥራ አጥ ቁጥር መጨመሩንም ገልፀዋል። እንዲህም ሆኖ ከፌደራል መንግሥትና ከለጋሾች የሚመጣው ርዳታ በአግባቡ እንደማይሰጣቸው ይናገራሉ።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ኮቪድ-19 በብዙ መንገዶች የስያትል ነዋሪዎችን ጎድቷል። በርካታ ሰዎች በዕድሜ የገፉ አዋቂዎችና ቤተሰቦች ጭምር በሥራ ዕጦት ምክንያት ከባድ የኑሮ ወቅት እየተጋፈጡ ነዉ።"} {"text": ""} {"text": "እዚህ ላይ የተፃፉት አስተያየቶች 70 ከመቶ የትምክህት ሀይሎች ነው፡፡ምክንያቱም የእነርሱ ፍቅር ከመሬቱ እንጂ ከህዝቡ አይደለም፡፡ መሬት ካጡ ሁሉን እንዳጡ ነው የሚቆጥሩት፡፡ ለዚህ ነው የፌዴራል ስርዓቱን 25 ዓመት ሙሉ እየተቃወሙ እዚህ የደረሱት፡፡ በህገ መንግስቱ ጥላ ስር አንድ የፖለቲካ መህበረሰብ ገንብተን በሰላም እና እኩልነት መኖር የምንችለው ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ የሚኖራት ልዩ ጥቅም የሚደነግገውን ጨምሮ ሁሉም የህገ መንግስቱ ድንጋጌዎች በሙሉ እምነት ስራ ላይ ሲውሉ መሆኑ መታወቅ አለበት፡፡ እኛ ዲሞክራት ኦሮሞዎች የወሎ መሬት ያልጠየቅነው በታሪክ መሬታችን ስላልሆነ አይደለም ታውቁታላችሁ እያንዳንዱ የወሎ መሬት መጠሪያ ዛሬም ድረስ ኦሮሚኛ የሆነው ዝም ብሎ አይደለም ኦሮሞ ሲኖርበት የነበረ ስለሆነ እንጂ፡፡ እኛ ህዝቡ በሰፈረበት መልከዓ ምድር ማንነቱን በሚያስከብርለት መንገድ መተደዳደሩን ተቀብለን ነው እየኖርን ያለነው እንጂ ገዢዎች የፃፉትን የ3000 ዓመት ፈጠራ ወሬ ደግማችሁ እንድታላዝኑ አይደለም፡፡ በተረፈ በህገ መንግስቱ መሠረት አዲስ አበባ ውስጥ ያለ ነዋሪ ያለው መብት የብሄር ብሄረሰብ መብት ሳይሆን የነዋሪነት መብት ብቻ መሆኑ መታወቅ አለበት፡፡"} {"text": "«ለእገሌ ጣሉለት ለእገሌ ንሡት» እያለ አጋፋሪ ሆኖ ድግሱን ያሳምረዋል፡፡ ያ ሌሊቱን ጨዋ ሆኖ ተለጉሞ ያደረ አንደበት አሁን ጉሮኖ እንደ ሰበረ የፍየል መንጋ ይለቀቃል፡፡ «ፈቀደ እግዚእ» እንኳን ለማለት የተሣሠረ ምላስ ቤተ ምርፋቁን የዋሸራ ባለቅኔ የገባበት ቅኔ ማኅሌት ያስመስለዋል፡፡ በየዋሕነት አንገታቸውን እየነቀነቁ ለሚሰሙት ምእመናን የባጡን እና የቆጡን ብቻ ሳይሆን የመደቡንም ሳይቀር ይለፈልፍላቸዋል፡፡"} {"text": "አዴት ላይም የፓርቲው የይልማና ዴንሣ ወረዳ ተጠሪ የሆኑት አቶ ስመኘው ገሠሠ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ተኩል ላይ ከመኖሪያ ቤታቸው በታጣቂዎች ተይዘው መታሠራቸውና ወደ ብር ሸለቆ መወሰዳቸውን የመኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡"} {"text": "መጽሐፍ ቅዱስ ነብያት እና ታሪካውያን የጻፉት የክርስቲያኖች እምነት መጽሓፍ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን ተከፍሎ 81 መጻሕፍት ያሉት ሲሆን በአንዳንድ እምነቶች ደግሞ 83 እና 66 ክፍል ብቻ ነው አሉት ብለው ያምናሉ። ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍትም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ከመቶ 25% የአምላክ ንግግር፣ ከመቶ 25 % የነብያት ንግግር እና ከመቶ 50 % የታሪክ ጽሐፍያን ንግግር ይዟል። ነገር ግን በነብያት ውስጥም በቃሉም በታሪክም ተነገረ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ነው"} {"text": "በነገራችን ላይ የንግድ እና የትብብር ስምምነቱ ከጥር 1 ቀን 2021 ጀምሮ በኔዘርላንድስ ስለሚሠሩ እንግሊዛውያን ዜጎች የሚያስደንቁ ጥቂት ስምምነቶችን ይ.ል ፡፡ በዚህ ምክንያት ከአውሮፓ ህብረት ውጭ ላሉ ዜጎች ብሔራዊ ህጎች (የአውሮፓ ህብረት / ኢአአ ስዊዘርላንድ) በኔዘርላንድስ እንዲሠራ እንዲፈቀድለት ፡፡ በዚህ ዐውደ-ጽሑፍ የውጭ ዜጎች የሥራ ስምሪት ሕግ (WAV) ከአውሮፓ ህብረት ውጭ ያለ ዜጋ በኔዘርላንድስ የሥራ ፈቃድ እንደሚፈልግ ይደነግጋል። በኔዘርላንድስ ሥራ ለማከናወን ባቀዱት ጊዜ ላይ በመመርኮዝ ሊተገበሩ የሚችሉ ሁለት ዓይነቶች የሥራ ፈቃድ አሉ ፡፡"} {"text": "ር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ በዛሬው ዕለት ማለትም መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም. እ.አ.አ. በሪጋ የሉተራን ወንጌላዊ ካቴድራል ከተለያዩ ሃይማኖቶች መሪዎች ጋር መወያየታቸው ታውቋል።"} {"text": "ውጭ ሀገር ወይም ከሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመድ አስቤዛ እና አላቂ እቃዎችን ሶደሬ ስቶር ላይ እዘዙ። በአንድ ቀን ውስጥ እቃውን እናደርሳለን። በቅርብ ግዜ ውስጥ ለክልል ከተሞች አገልግሎት መስጠት እንጀምራለን።"} {"text": "ለሀገራዊ መግባባት በሕገ መንግሥቱ ላይ የሚነሱ የማሻሻያ ጥያቄዎችን መመለስ እንደሚገባ ከአማራ ክልል የተውጣጡ የወረዳና የዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊዎች ተናገሩ። ባሕር ዳር: የካቲት 06/2013..."} {"text": "ናፖሊዮን ቦናፓርት “የተነጠቅነውን ቦታ ለማስመለስ እንችላለን፣ ያጠፋነውን ጊዜ ግን በጭራሽ” ይለናል። የበለጠ የከፋው ደግሞ ስለባከነው ሰዓት በመገማገም የምናባክነው ሰዓት ነው፡፡ ባለፈው መንግሥት፤ “የኮሚቴዎችን መብዛትና እንዴት እንደሚቀነሱ የሚያጠና ኮሚቴ ፍጠሩ!!” እንደተባለው ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "«ጌታዬ ሆይ! እኔ እርጅና በእርግጥ የደረሰብኝ ስኾን ባልተቤቴም መሐን ስትሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለ፡፡ (መልአኩም) እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ነገር ይሠራል» አለው፡፡"} {"text": "እዚህ ላይ ከአማራ ብሄርተኝነት እና ከንቅናቄው መመስረት እነማን ተጠቃሚ ይሆኑ ይሆን? የሚል ጥያቄ ቢነሳ ምናልባት ብቸኛው ተጠቃሚ የሚሆነው በክልሉ እና ከክልሉ ውጭ ያለው የአማራ ብሄር ተወላጅ እንደሚሆን ነው መናገር የሚቻለው፡፡ ንቅናቄው ደሞ በሌሎች ክልሎች የሚኖሩ የብሄሩ ተወላጆች የፖለቲካ ውክልና እና እንደ አስፈላጊነቱ ደሞ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንዲያሰጣቸው እንደሚታገል ግልጽ አድርጓል፡፡ ምን ያህል እንደሚሳካለት ግን ከአሁኑ መተንበይ የሚቻል አይደለም፡፡ በክልሉ ያለው የአማራ ሕዝብም ቢሆን እንደ ኦሮሞ ብሄር ወጣቶች በኢመደበኛ እና ሕቡዕ አደረጃጀት ለመብቱ ቢታገል ይሻላል? ወይንስ ባንድ ብሄርተኛ ንቅናቄ ስር? የሚለው ጥያቄ ራሱ ገና የሚያወያይ መሆኑ አይቀሬ ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ከዚህ በተጨማሪ በኢኮሜርሱ ዘርፍ አሁን ያለው ሁኔታ መልካም አጋጣሚዎችን እየፈጠረ በመሆኑ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክ ግብይት አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች የአብረን እንስራ ጥያቄ ለድርጅቱ እያቀረቡ መሆኑ ከማርኬቲንግ ዲፖርትመንት የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡"} {"text": "እዚ ኣብ ቀጽርን ካብ ቀጽሪ ወፃኢ ናይ ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ፃዕዳ ክርስቲያን ተረኺቡ ዘሎ ቅርሲ፡ ንቅርሳዊ ኣኃዛት ሃገርና ዘብዝኅ ኮይኑ፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኣብ ዕቃበ ቅርሲ ሃገር ዘለዋ ዕዙዝ ተራ ዝገልጽ እዩ።"} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 26 ዋ 32 ዋ 48 ዋ የመስመሩ LED flood flood አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "ከአንድ ጋዜጣ ያገኘነው ተረት የሚከተለውን ይመስላል፡- ተረቱ በተለያየ አገር የሚነገር ቢሆንም በዚህ መልኩ የተነገረው እኛ ጋ ነው፡፡ እንደሚያመች አድርገን አቅርበነዋል፡፡"} {"text": "አሁን ለደንበኞቻችን በመተማመን እና ከእኛ ጋር ላለው ቅርበት ከልብ ከልብ እናመሰግናለን አሁንም በፀረ-ተባይ ደህንነት ሥራችን የሚያምኑ እና የትእዛዞችን ድርድር የሚያከብሩ አንዳንድ ደንበኞች አሉ ፡፡ ይህንን ስዕል የሚያሳይ ፀረ-ተባይ እና የደህንነት ስራ ነው ፣ አንድ የደንበኞቻችን ትዕዛዝ በቅርብ የተሸጥነው ፡፡"} {"text": "ለደንበኞች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት አኳያ በኤቲኤም፣ በፓስ ማሽኖች፣ በሞባይልና በኢንተርኔት ባንኪንግ በመታገዝ የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጠው አዋሽ ባንክ፣ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 50 አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት ጠቅላላ የቅርንጫፎቹን ቁጥር 366 ማድረሱን፣ ለወደፊት ደግሞ ዘመናዊ Contact Center እና Customer Relation Management አገልግሎቶችን ለመስጠት እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል - የቦርድ ሰብሳቢው፡፡"} {"text": "እርስዎ የሚያመጡት መንገድ አጠቃላይ መጫወት ነው ፡፡ እንዴት ደነገጡ ፣ ቢያንስ ቢል አለዎት? እዚህ ለአስር ዓመት ያህል በቆዩባቸው አስጸያፊ ቃላት ሁሉ እኔ አይመስለኝም ፡፡"} {"text": "እዚ ኣብ ውሽጢ ኤርትራ ዕድላት ስራሕ ብምፍጣር፣ ዋሕዚ ስደተኛታት ምግታእ ዝብል ፖሊሲ ሕብረት ኤውሮጳ፣ ንፖለቲካዊ ኩነታት ኤርትራ በቲ ሓቀኛ መልክዑ ዘይምርኣይ እዩ ክብሉ ኤውሮጳውያን ዲፕሎማሰኛታት ክኸሱ ምጽንሖም ዝፍለጥ’ዩ።"} {"text": "ሪፖርተር፡- ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነውን የዓለም ሕዝብ የሚወክሉ አገሮች የፍርድ ቤቱ አባል አይደሉም፡፡ ከፀጥታው ምክር ቤት አባላት መካከል አሜሪካ፣ ቻይናና ሩሲያ አባል አይደሉም፡፡ ይህ የፍርድ ቤቱን ተቀባይነት ምን ያህል ይጎዳል?"} {"text": "በታ ሳምነይቲ መዓልቲ ነቶም ህዝቢ ኣሰናበቶም፡ ንሳቶም ከኣ ንንጉስ መረቕዎ፡ በቲ እግዚኣብሄር ንባርያኡ ዳዊትን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበረሎም ኲሉ ጽቡቕ ነገር ባህ ኢልዎም፡ ብሕጉስ ልቢ ነናብ ድንኳኖም ከዱ።"} {"text": "ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ\t"} {"text": "“ፒያሳ፤ መሐሙድጋ ጠብቂኝ” በመሐመድ ሰልማን የተጻፈ እና ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈ ኢ-ልቦለዳዊ መጣጥፎች ስብስብ ነው፡፡ የዛሬ ዓመት ገደማ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ በተባለ መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅት አማካይነትመጽሐፉን የመገምገሚያ ዝግጅት አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሔራዊ ሙዚዬም ቀርቦ ነበር፡፡ በውይይቱ መሐል የመጽሐፉ ዝነኝነት ምንጮች ምን ምን ናቸው የሚል ውይይት የነበረ ሲሆን ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል ‹‹ደራሲው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ጸሐፊ የነበረ›› መሆኑን እና ‹‹ጽሑፎቹም በአዲስ ነገር ጋዜጣ እና ድረገጽ ላይ ወጥተው የነበሩ›› መሆናቸውን ጠቀሰ፡፡ ውይይቱ የአዲስ ነገር ጋዜጣ መታሰቢያ ይመስል፣ የትዝታ ጫወታው ተጧጧፈ እናም ከውይይቱ ተሳታፊዎች አንዱ የሚከተለውን ሲናገር ረዥም ጭብጨባ አዳራሹን አደመቀው ወጣቱ አስተያየት ሰጪ በንግግሩ መሃል የተጠቀመው እና ጢም ብሎ የሞላውን አዳራሽ በጭብጨባ ያናጋው ንግግር የሚከተለው ነበር፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "“የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውጤታማነት የመንግሥትን ሕዝባዊ ቅቡልነት ይወስናል” ኮሚሽነር በዛብህ ገብረየስ ባሕር ዳር፡ የካቲት 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ተቋማት ዘመን ተሸጋሪ፣ ከማንኛውም ጣልቃ..."} {"text": "እየሰማሁት ያለሁትን ነገር ለማመን ረዥም ሰዓት ፈጅቶብኛል፡፡ ቆይቼ ደግሞ ምናለ ውሸት በሆነ እላለሁ፡፡ አቶ መለስ ዜናዊን በዚህ ሁኔታ ማጣት አልነበረብንም፡፡ እንደ ሰው የተሳሳቷቸውን ራሳቸው አርመዋቸው፤ የጀመሯቸውን ነገሮች ውጤታቸውን አይተው፡፡ በሕይወት እያሉ ሌላ ሰው በሥልጣናቸው ተቀመምጦ፤ እርሳቸው እንደማንኛውም ሰው በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ሲራመዱ ለማየት ነበር ምኞቴ፡፡"} {"text": "“የሱዳን መንግሥት የጦር ነጋሪት እየመታ በመሆኑ ሥጋት አለን፡፡ ሲሉ እንደምንሰማው በደቡብ ሱዳን ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተንቀሣቀሱ ነው፡፡ አሁን እየተነጋገርን ባለንባት ደቂቃ እንኳ የሱዳን መንግሥት እያደረገ ያለው ይህንን ነው” ብለዋል ሚስተር አሙም፡፡"} {"text": "በሶማሌ ክልል እና በኦሮሚያ አዋሳኞች በተፈጠሩ ግጭቶች፣ ከፍተኛ የሰብአዊ ቀውስ ደርሷል፡፡ ብዙዎች እንዴት ችግሩን መቆጣጠር አልተቻለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ እርስዎ ምን ይላሉ?"} {"text": "የሚከተለው ትርክት የአረቦች ተረት ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስ፣ ሶስት በእስር ላይ ያሉ ፈላስፎቻቸውን አስጠርተው፤ “መልካም ሃሳብ ያለው ፈላስፋ ሽልማቱ መፈታት ነው፤ እስኪ ተአምር ነው የምትሉትን ሃሳብ ንገሩኝ፤\t"} {"text": "ጉዳያችን ሚድያ፣ኮሚንኬሽን እና ምክር አገልግሎት Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization: የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን የሙዚቃ አቀራረብ ትውልዱን እንዳይተዋወቅ እያደረገ ነው።"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የ LED መብራት 36W ርዝመት IP65 LED flood flood ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "የበለጠ ችግር ደርሶ ሳናይ ጉዳዩን የናቁትና ከሥልጣንና ተግባራቸው ውጪ ያራቁት የሥልጣን አካላት መላ ሊያበጁለት ይገባል፡፡ በመሠረቱ የካሌንደር ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ የፌዴራሉ መንግሥት ሥልጣን ነው፡፡ በዚህ ውስጥ የአገር ደንበኛ (ስታንዳርድ) ሰዓት የበዓላት የሚዛንና የመስፈሪያ (ስታንዳርድ)፣ የጊዜ ቀመር ጉዳይ በዋነኛነት በንግድና በኢንዱስትሪው ዘርፍ ውስጥ የሚታቀፉ ጉዳዮች ናቸው፡፡ የፌደራሉ መንግሥት ጉዳዩ የሚመለከተው አካል ይህን ባለቤት የለውም ተብሎ በየ“ማንም” እጅ የገባውንና የ“ማንም” መጫወቻ የሆነውን ጉዳይ ደንገጥ ብሎ በተነሳ፣ ኃላፊነት በሚሰማውና ተጠያቂነትንም በሚያካትት ስሜት ቢዘገይም “አለሁ!” ሊለው ይገባል፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኢትዮጵያን በቀጣይ 10 ዓመታት የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ ተመራቂ ተማሪዎች በሀገሪቱ ልማት በመሳተፍ የድርሻቸውን እንዲወጡ የጠቅላይ ሚንስትሩ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ጥሪ አቀረቡ፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥትም በውስጡ መሠረታዊ ሕገ-መንግሥታዊ መርሆዎች የያዘና ከዚሁ ከዓለም ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተለየ እንዳልሆነ ብዙዎቻችን የምንስማማበት ጉዳይ ነው፡፡ በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉት እነዚህን ጥቅል ድንጋጌዎች ሕግ አውጪው (በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) እና በሕግ አስፈጻሚው (በሚኒስትሮች ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋሞቻቸው) በተዋረድ በሚገኙ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ ማውጣት ሥራ ላይ ማዋል የተለመደ አሠራር መሆኑም ይታወቃል፡፡ የዚህ አጭር ጽሑፍ ዓላማ በኢትዮጵያ የአስተዳደር ሕግና ሥነ-ሥርዓት አስፈላጊነትን ለማሳየት ነው፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን"} {"text": "የድረ-ገጹ ተከታታይ ለመሆንና አዳዲስ ጽሑፎች ሲኖሩ በኢ-ሜይል አድራሻዎ ማስታወሻ እንዲደርስዎ የኢ-ሜይል አድራሻዎን ከዚህ በታች ባለው ሳጥን ውስጥ ያኑሩና \"ድር-ገጹን ይከታተሉ\" የሚለውን ቁልፍ ይጫኑ።"} {"text": "[ February 25, 2021 ] በስላማዊ መንገድ ተቋውሞ የሚያደርጉን ዜጎች የታጠቁ የመንግስት ኃይሎች የሚፈፅሙትን ድብድባ እና ግድያ ኦነግ ያወግዛል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር መግለጫ 11/02/2021 ዓም Amharic"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "እቶም ብስድሮኦምን ብኣዕሩክቶምን ከም ዝፍቀሩ እንዳ ተሰመዖም ዚዓብዩ ቆልዑ፡ በቲ ካብ ስድሮኦምን ካልኦት ኣገደስቲ ሰባትን ዝረኸቡዎ ፍቕሪ ምኽንያት ዚህልዎም ስነ ኣእምሮኣዊ ኣቃዉማ፡ ቀዳማይ ቋንቋ ስምዒታዊ ፍቕሪ የማዕብሉ። እዞም ቆልዑ ሓደ ቀንዲ ቋንቋ ፍቕሪ ይዛረቡን ይርዱኡን። ድሕሪ ዝተወሰነ ጊዜ ካልኣይ ቋንቋ ፍቕሪ ኪመሃሩ ይኽእሉ እዮም፡ ይኹን እምበር በቲ ቀዳማይ ቋንቋ ፍቕሪ ኪዛረቡ ይቐሎም። እቶም ብስድሮኦምን ብኣዕሩክቶምን ከምዘይፍተዉ እንዳ ተሰመዖም ዝዓብዩ ቆልዑ ድማ ቀዳማይ ቋንቋ ስምዒታዊ ፍቕሪ የማዕብሉ እዮም። ይኹን እምበር ልክዕ ከምቶም ግጉይ ስዋሰውን ውሑድ ቃላትን ተማሂሮም ዚዓብዩ ቆልዑ እዮም ዝኾኑ። እዚ ማለት ግን እዞም ሰባት ብጽቡቕ ኪረዳድኡ ኣይክእሉን እዮም ማለት ኣይኮነን። እዚ ማለት እዞም ቆልዑ ካብቶም ጽቡቕ ኣርኣያ ረኺቦም ዚዓበዩ ቆልዑ ዝያዳ ጽዕሪ የድልዮም ማለት እዩ። ብተመሳሳሊ ብትሑት ርድኢት ስምዒታዊ ፍቅሪ ዚዓብዩ ሰባት ድማ ከም ዝፍቀሩ ኪስምዖምን ንኻልኦትውን ፍቅሪ ኪገልጹ ይኽእሉ እዮም፡ ይኹን እምበር ካብቶም ብጥዑይ ናይ ፍቕሪ ሃዋህው ዚዓበዩ ሰባት ዝያዳ ተጊሆም ኪጽዕሩ ኣለዎም።"} {"text": "‹ዓለምን አትደርስባትም፤ስትደርስባት ወይ እንደ ጥላ ትሸሻለች አለበለዚያም እንደ ማያ ትቀየራለች፡፡ በኔ መማር የኔን ፍላጎት ካረካሁት በላይ የወላጆቼንና የዘመዶቼን ፍላጎት ያረካሁት ይበልጣል፡፡ መማርህን የምታውቀውም በዚህ ይመስለኛል፡፡ ካንተ በላይ ሀገርና ወገን የሚጠቀም ከሆነ ተምረሃል፤ ከሀገርና ከወገን በላይ አንተ የምትጠቀም ከሆነ ግን ደንቁረሃል - ይሄን ነው የደረስኩበት እንጂ ነጭ ጤፉን፣ኬኩን፣ መኪናውን፣ አልጋውን፣ ልብሱን፤ ስኳሩን፣ ለስላሳውን አልደረስኩበትም፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቃፊና ደጋፊ አካሄድ አሉታዊ ገፅ እንዳይኖረው በማሰብ፣ እንዲሁም ከነገ ዛሬ የማስተካከያ እርምጃ ይወሰዳል በሚል ጉዳዩን እኔ በምመራውም ሆነ በሌሎች ሚዲያዎች እንዳይዘገብ ስከላከል ቆይቻለሁ፡፡"} {"text": "በፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ተከራካሪ (ተከሳሽ) ይርጋን በመቃዋሚነት አንስቶ ለመከራከር የሚችለው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 234 መሰረት ለቀረበው ክስ (አቤቱታ) የመከላከያ መልስ በጽሑፍ ሲሰጥ መሆን እንዳለበት እንዲሁም በወንጀል ጉዳይ ላይ ተከሳሽ ለፍርድ ቤቱ ማንነቱን ካስመዘገበና ክስ ከተነበበለት በኋላ ይኼውም በፍሬ ጉዳዩ ላይ ክስና መከራከሪያ ከመቅረቡ ማስረጃም ከመሠማቱ በፊት እንደሆነ በሕግጋቱ ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ይርጋን በመከራከሪያነት ማቅረብ የሚቻለው ክስ ከመሰማቱ እና ለክሱ ምክንያት የሆነው ነገር በተከሳሽ በኩል ተፈፅሟል አልተፈፀመም የሚለው ላይ ክርክር ከመደረጉ በፊት በክስ መቃወሚያ ደረጃ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244 (2) (ሠ) እና በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ሕ/ቁ 130 (2) (ሐ) እንዲሁም (3) ላይ ተመልክቷል፡፡"} {"text": "በአፍሪካ ፕሮጀክቶች ላይ ስለ ፔት ሲናገር እንዲህ ብሏል ፣ “በጣም ፈታኝ የሆነው ፕሮጀክት በሊቢያ ለታላቁ ሰው የተሰራ የወንዝ ፕሮጀክት የድንጋይ ተከላካዮች ማቅረብ ነበር ፡፡ የፕሮጀክት መሐንዲሶቻቸው እ.ኤ.አ. በ 1999 ፕሮጀክቱን በመጭመቂያ ዓለት ለመቁረጥ ከፍተኛ ችግር እያጋጠመው በነበረች አነስተኛ ከተማ ውስጥ እስከ 4.5 ሜትር ጥልቀት እና እስከ 0.85m ስፋት ድረስ የውሃ ቱቦዎች ቁፋሮዎችን ለመቆፈር የሚያስችል የመነሻ ማሽን ዲዛይን እንዲያወጣ እና እንዲሠራ ማስቴንብሩክን ሰጡት ፡፡ የ 145 ሜባ ጥንካሬ ጥንካሬ።"} {"text": "ምንጭ ለ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 108W 216W ገላጭ ውሃ የማያስተላልፍ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ በቻን ዳንግ, ቻንግች ውስጥ በጅች ከተማ ከተማ የሚገኙ አምራቾች"} {"text": "© CLIPON.LV — በይነመረብ ላይ ምርጥ ነፃ የወሲብ ቪዲዮዎች, 100% ነፃ. | 2020 | የአገልግሎት ውሎች | የ ግል የሆነ | ማስተባበያ | ዲኤምሲኤ | ለአስተዋዋቂዎች"} {"text": "እስኪ ይህንን አስተያዬት ተመልከቱት :: ያገኘሁት ከቀድሞዎቹ ዕውነተኛ የኢትዮጵያ ወታደሮች (የቀዳማዊ ኃይለሥላሤ የሐረር ጦር አካዳሚ ምሩቃን) ድረ-ገፅ ነው ::"} {"text": "የሻንጋይ ኬሚካል በንቃት የመድኃኒት ምርቶች መካከለኛ (ኤ.ፒ.አይ.ዎች) ውስጥ ከፍተኛ ብቃት ያለው ባለሙያ ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ምርት መሣሪያዎች እና ላብራቶሪዎች በማምረት ጊዜ ጥራቱን ለመቆጣጠር ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድርጅት ነው።"} {"text": "ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው ሳምንት የአመራሮች ምደባን አካሂዷል። የአዲሱ የአመራር ምደባ የባንኩን ደካማ አፈጻጸም ያስተካክላሉ ተብለው ከጥቂት ወራት በፊት ወደ ባንኩ ፕሬዝዳንትነት የመጡት አቶ አቢ ሳኖ ሀላፊ ከሆኑ በሁዋላ የተፈጸመ የመጀመርያው ምደባ"} {"text": "ሕቡራት ኢማራት ዓረብ ኣብ ዝሃበቶ መግለጺ፣ ሓንቲ ነፋሪት ኵናት ብሰንኪ ቴክኒካዊ ብልሽት ኣኣብዚ ሳልስቲ’ዚ ከምዝወደቀት ብምጥቃስ፣ ኣብራሪኣ’ውን ከምዝሞተ ተኣሚና ኣላ።"} {"text": "ጦርነቱ የተከፈተበት ቦታ ስለምን እንደተመረጠ ህሊና ላለው ሰው ሆኖ ለተፈጠረ በቂ ግብረ ምላሽ ይሰጣል። አዋሳ ላይ አመራሩ ተደብድቧል። ድሬ፤ ጅጅጋ ላይ የሆነውን አይተናል። አማራ ላይ ግንቦት 7 የሚባል በክፉ ቀን የተፈጠረ ድርጅት የጸነሰው ጽንስ አለቀን ብሎ አማራን ዋጋ አሁን እያስከፈለ ይገኛል።"} {"text": "ውጽኢት ናይዚ ዛጊት ዝተኻየደ መጽናዕቲ ዘተባብዕ ኮይኑ፡ ቅኑዕነትን እዋናውነትን ናይቶም ክሳብ ሕጂ ብመንግስቲ ኤርትራ እተወስዱ ሰፋሕቲ ናይ ምክልኻል ስጉምቲታት ዝእምትን ዘረጋግጽን እዩ። እንተኾነ፡ ለበዳ ኮቪድ-19 ናይ ምምካት ቃልሲ፡ ገና ኣብ ፈላሚ መድረኽ ምህላው ክዝንጋዕ ኣይግባእን። ነዞም ዝስዕቡ ምኽንያታት፥"} {"text": "የካሬው ቴክኖሎጂ የራስ-አሸርት ጠመዝማዛ ማቀዝቀዣዎች በቻይናውያን ደንበኞች ዘንድ ጥሩ ተቀባይነት ያላቸው ብቻ ሳይሆኑ በውጭ አገር ደንበኞችም ዘንድ ተወዳጅ ናቸው ፡፡ እ.ኤ.አ. ከ2018-2019 (እ.ኤ.አ.) በእስያ ውስጥ ትልቁ የዶሮ እርባታ ፕሮፌሰር በሆነው በታይላንድ ውስጥ በሲፒ ፉድስ ግሩፕ ሶስት የተለያዩ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ውስጥ በርካታ የራስ-አሸርት ጠመዝማዛ ማቀዝቀዣዎች ተጭነው ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ነበሩ ፡፡ ሲፒ ምግቦች በመሳሪያዎቹ ጥራት እጅግ በጣም ረክተዋል ፣ ንፅህና ፣ አስተማማኝነት ፣ ቀላል ጥገና ፣ ለተጠቃሚ ምቹ የኤችአይኤምአይ አሠራር እና በጊዜ ቴክኒካዊ ድጋፍ ፡፡"} {"text": "ጠ/ሚ አብይ በረከትን ጠርተው በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ልሾምህ ነው ሲሉት – እሱና መለስ በአምባሳደርነት ይልኳቸው የነበሩት ሰዎች ትናንሽ ካድሬዎቻቸው ስለነበሩ እሱም ወግ ደርሶት “እኔን አይመጥንም” በሚል እሳቤ፣ “ውጭ ህጄ መኖሩ አይመቸኝም” ብሎ ሲናገር የሰማነው ሁሉ ፈገግ አስኝቶናል። በረከት የተማመነው ሌላ ሳይሆን መራሹ ህወሃት “ዳግማይ ትንሳኤውን” ያሳየኛል! ከመቀሌ ዘመቻ-ወ-አራት-ኪሎ አይቀርም፣ እኔም በክብሬ እዚሁ አዲስ አበባ ሁኜ የደደቢት ጓዶቼ ሲገቡ፣ እቅፍ አበባ ይዤ እቀበላቸዋለሁ” ከሚል ህልም ነበር።"} {"text": "በዚሁ ምክንያት በአፅቢ ወንበርታ ወረዳ ሩባፈለግ ጣብያ ከባድ ዉጥረት ነግሷል። በጣብያው (ንኡስ ወረዳ) እስካሁን ድረስ 963 ዜጎች በፕሮግራሙ ባለመሳተፋቸው ምክንያት ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክስ ከተመሰረተባቸው ዜጎች ከ100-150 የሚደርሱ ሰዎች ተቀጥተዋል። ሌሎችም ቅጣታቸው እየተጠባበቁ ነው። የአከባቢው ህዝብ የካቲት 13, 2006 ዓም ይህ የመንግስት ካድሬዎች ተግባር በመቃወም “ሰሚ የለም ወይ?!” በማለት በጭኾት ተቃውሞውን አሰምቶ ነበረ።"} {"text": "ቆይ ጀሶውን ባገኝ እንኳን የገብስማው ሰሌዳ ጥቁር፣ ጥቁር አካሉ ላይ ብቻ ነው መጻፍ የምችለው እኮ! ለነጭ፣ ነጩ ማንደጃዬ ላይ የተረፈ ከሰል ካለ፣ መፈለግ ሳይኖርብኝ አይቀርም፡፡ በነጭ ጀሶና በጥቁር ከሰል በ‹ኢዝል› ላይ በተሰቀለ ገብስማ ሰሌዳ ላይ እያፈራረቁ ቃላት መሞነጫጨሩ፤ ከመጻፍ ወደ መሣል ሳያደላ አይቀርም፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "#EthTribune #TheEthiopianTribune The Ethiopian Tribune የኢትዮጵያ ትሪቢውን እንግሊዝ ሀገር የሚገኘው አንጋፋው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዙሪያ ያሉ ያደረጃጀት ውዝግቦችና የሃሜት ዘመቻ"} {"text": "ባሲለስም ፈጣን ተማሪ ከመሆንም በላይ ንጉሱን በሁሉም ዘርፍ አማካሪ ሆነ። የባሲለስ ትልቁ ችግር ግን ገንዘብ የሌለው መሆኑ ነው፤ የባዛንታይንን ባለስልጣናት እንድልቅ ኑሮን ለመወዳደር፡፡ ችግሩን የተረዳለት ንጉስ ሚካኤል፤ የባሲለስን ደመወዝ በሶስት እጥፍ አሳደገው፤ ገንዘብንም ሰጠው፡፡ ከእቁባቶቹ አንዷንም ዳረለት። ይህ ሁሉ ሲደረግለት የሚካኤል አጎቱ ባርዳስ የጦሩ መሪ መሆኑ ታዲያ ለባሲለስ አልተመቸውም። እናም ባርዳስ ስልጣንህን ሊነጥቅ ይፈልጋል ሲልም በንጉሱና በአጎቱ መሀል ገባ፡፡ በንጉስ ሚካኤል ጆሮ ውስጥም መርዝ ጨመረ፡፡ ይህን ያደረገው አጎትህ ነው ሲልም ባርዳስ እንዲገደል አደረገ፡፡"} {"text": "ከም ሳዕቤን’ቲ ፍጻመ፡ ብዙሓት ኣመሪካውያን ነቲ ዝምክሑሉ፡ ከም ቅዱስ ቦታ ዝርእዩዎ ምናልባት ግን ንነዊሕ እዋን ከም ትሑዝ ዝወሰዱዎ ዲሞክራስያዊ መሰሎም፡ ዲሞክራስያዊ መስርሓቶምን ትካላቶምን፡ ኮንዶኾን ኣብ ሓንቲ መዓልቲ ከም ዋዛ ክኸስሩዎ ይኽእሉ ምንባሮም ተሰቊሩዎም ከምዝሰንበዱ ይፍለጥ።"} {"text": "በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ “ለውጭ ኢንቨስተሮች” ከሚሰጡት የሞኖፖል መብት በተጨማሪ እንደ ኢትዮጵያ ዓይነቶቹ መንግስታት የዘረጉት የኢኮኖሚ ስርዓት ወትሮም የኒዎ-ኮሎኒያል ቻርተር ሲቲስ የሚከተለውን አሰራር በብዙ ይመስለዋል።የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋነኛ ተዋንያን በመሪዎች ፈቃድ የልዩ ጥቅማጥቅም ባለመብቶች እና ከነሱ ጋር በጥቅም ትስስር የተደራጁ የራሳቸው ቡድኖች ናቸው። ገዥዎቻችን በጥቅም የተሳሰሯቸው ቡድኖች ገበያውን እንዳሻቸው እንዲፈነጩበት እየፈቀዱ የገዛ ሕዝባቸውን ከገበያ ከሚገኘው ትሩፋት ተቋዳሽ በማድረግ ፋንታ የበይ ተመልካች እንዲሆን አስገድደውታል። ይህ ዓይነት አሰራር ድሆችን ይበልጥ ወደታች ይጫናል። የመንግስት ትስስር ወይም የጥቅም ተጋሪ ያልሆኑ ጥሮ አዳሪ ነጋዴዎች እና ባለሃብቶች በነጻነትና በሙሉ አቅማቸው እንዳይሰሩ ደግሞ በነርሱ ላይ ብቻ የሚተገበር ገዳቢ ህግና መመሪያ በማውጣት እንዳያንሰራሩ ይደረጋል። በተጨማሪም ይኽው የሕግ የበላይነት መክሸፍ አብዛኛውን የሃገር ቤት ነጋዴዎች እና ባለሃብቶች ተወዳዳሪ እንዳይሆኑ ሽባ ያደርጋቸዋል። በነጻነት እና በህግ የበላይነት ላይ መህልቁን የማይጥል የንግድና የገበያ ስርዓት የሃገራችንን ውስን ሃብት ለብክነት ሲዳርግ ኖሯል።አሁንም በመዳረግ ላይ ነው። ይህም የሃገሪቱ ገቢ እና የህዝቡ የኑሮ ሁኔታ ዝቅተኛ ሆኖ ከቀጠለበት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ተደርጎ ሊጠቀስ ይችላል። ምክንያቱም እነዚህ ሁሉ ሃገራዊ መመሪያዎች እና የኒዎ-ኮሎኒያል ቻርተር ሲቲስ ውሎች የኢኮኖሚ ነጻነታችንን ከመግፈፋቸው በተጨማሪ ድካማችንን ሁሉ መና በማስቀረት ድህነታችንን ይበልጥ ያባብሳሉ።"} {"text": "8.\tከውጪ በሚገቡ መኪናዎች ላይ ከ150% በላይ ታክስ ለምን ተጫነ? ይህንን ታክስ በመቀነስ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ መኪናዎች እንዲገቡ ነምን አይደረግም? የአዲስ አበባን አየር እርስዎም ከህዝቡ ጋር የሚተነፍሱት ነው፡ የሚያሳምም አየር ነው።"} {"text": ""} {"text": "ንደምክራስያዊ ለውጢ እቲ ብመሪሕነት ምንቅቃስ ኩናማ ወጺኡ ዘሎ ብትሪ ንነጽጎ፣ ንመርሕነት ሃገራዊ ባይቶን ኪዳንን ድማ ንጉዳዩ ከጻርዩን ከእርሙን በዚ ኣጋጣሚ ንጽውዕ።"} {"text": ""} {"text": "የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል (Rwandan Genocideተብሎም የሚታወቅ) የቱርሲ ጎሳዎች ጅምላ ጭፍጨፋ ታዋ እና በመካከለኛው ሩቱ መካከል የተፈጠረው ሁቱ በሩሲያ ውስጥ በእርስ በእርስ በእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት ነበር ፡፡ ሩዋንዳ"} {"text": "እቲ መበል 7ይ ግዜ ዝተባህለ ኣብ ምሕደራን ሰብኣዊ መሰልን ዘተኩር ክልቲኣዊ ምይይጥ፡ መንግስቲ ኢትዮጵያ ኣብ ስርዓት ምርጫ ለውጢ ክገብር፡ ሕገመንግስታዊ መሰላት ከኽብር ዝኣተዎ ቃል ዝምልከት ከምኡ`ውን ኣብ ግዜ ኣዋጅ ህጹጽ እዋን ንልዝብ ዘሎ ዕድል ዝምልከት`ዩ ኔሩ።"} {"text": "ከ1999 ዓ.ም እስከ 2000 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት በሀገሪቱ ተከስቶ የነበረውን የሲሚንቶ እጥረትና ዋጋውን ለማረጋጋት ከውጪ አገር ያለ ውጪ ምንዛሪ ክፍያ ከቀረጥ ነፃ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለሀገራዊ የቤቶች ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ ለማዋል ታሰቦ የገባው ሲሚንቶ ከታለመለት ዓላማ ውጪ ለ3ኛ ወገን በመተላለፉ ቀኑና ወሩ ለጊዜው ባልታወቀበት 2002 ዓ.ም ለ2ኛ ተከሳሽ እና እሱ ለሚመራው የሕግ ማስከበር ዘርፍ ጥቆማ ተደርጎ የብር 21‚602‚608.64 /ሃያ አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ስምንት ብር ከ64/100/ ቀረጥና ታክስ ባለመከፈሉ በመንግስት ላይ ጉዳት መድረሱ በመረጋገጡ ውሉን የተዋዋለው አቅራቢው ድርጅት፣ ትራንዚተሮች፣ ሲሚንቶውን በትራንስፖርት አስገብተው ለ3ኛ ወገን አሳልፈው የሰጡ አጓጓዥ ድርጅቶች እና ስራ አስኪያጆቻቸው ወይም ባለንብረቶቻቸው እንዲሁም ቁጥጥርና ክትትል ያላደረጉት የጉምሩክ ሰራተኞች ጭምር ተጠያቂ መሆናቸው በኣዲት ተረጋግጦ ቀርቦ እያለ ይህንኑ መነሻ በማድረግ ምርመራ በማጣራት አጥፊዎችን ለሕግ እንዲቀርቡ ማድረግ ሲገባቸው ከዚህ በተቃራኒው በመስራት ሕገወጥ ተጠቃሚ ለመሆን በማሰብ፣"} {"text": "እንደ ጎርጎሮሲያኑ አቆጣጠር 2014 ሆስቲን የተባሉ ምሁር ባቀረቡት ጥናት መሰረት በኢትዮጵያ የሃይማኖት ልዩነት እየሰፋ ነው ፡፡ ይህ የሃይማኖት ልዩነት ደግሞ ለግጭት ቦይ የሚከፍት፣ በሰዎች ማህበራዊ ህይወት ላይ ተጽእኖ የሚያሳርፍ ነው፡፡ ከዚህ ባሻግር ስፍር ቁጥር የሃይማኖት ተቋማት መስፋፋታቸውን የሚታየው በትላልቅ ከተሞች ብቻ ሳይሆን በትናንሽ ከተሞች ጭምር ነው፡፡ በማናቸውም ከተሞችና መንደሮች ጭምር የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት ምልክትን ማየት ይቻላል፡፡ ለአብነት ያህል የሚከተሉትን መጥቀስ ይቻላል"} {"text": "እሊህ አባት ይህ “አልበቃ ብሏቸው ደግሞ ” ይላሉ “የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ በግድ ትግሬ ነን በሉ እያሉ በየቤታችን እየዞሩ ያስፈራሩናል” ይላሉ….“ከእንግዲህስ እንተላለቅ እንደሆን እንጂ በቀረችን አንዷ ሃብታችን በማንነታችን እንኳ ከንግዲህ ብሗላ አንደራርደርም” ብለው ማስጠንቀቂያ ያዘለ ሃሳባቸውን ይገልጻሉ።"} {"text": "በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከክልሉ አምስት ተቋማት ከአገልግሎት ወጪ ተከማችተው የነበሩ ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ተሸጧል፡፡ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከተካሄደው ከዚህ ሽያጭ ብር 6,552,022.82 ገቢ መገኘቱን አቶ አለማየሁ ሀንዳሞ በቢሮው የጋራ ግዥና ንብረት ማስወገድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ገልፀዋል፡፡አቶ ዓለማየሁ አክለውም ከክልል አምስት ሴክተር መስሪያ ቤቶችና ሦስት የክልል ተቋማት በቀረበው መረጃ ላይ ተመሥርቶ 98 ማሽነሪዎችንና […]"} {"text": ""} {"text": "የጦርነቱ ጊዜ እየጨመረ ሲመጣ የጣልያኖቹ ውኃ እያለቀ መጣ፡፡ መጀመሪያ በራሽን ውኃ መታደል ጀመረ፡፡ በመቀጠልም ችግሩ ከጣልያን ወታደሮች ዐቅም በላይ ሆነ፡፡ እቴጌ ጣይቱ ግን ለምሽጉ ጠባቂዎች በየቀኑ ስንቅ ይልኩ ነበር፡፡"} {"text": "ሙሉጌታ፡- ..ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብን በተለይ የቅ/ጊዮርጊስን ደጋፊዎች ማመስገን እፈልጋለሁ… ወደ ሀገሬ ላከኝ ብዬ በጠየኩት ጊዜ ለሰከንድም ሳይያስብ ትኬት አስቆርጦ ወደ ሀገሬ የላከኝና ከሚወደኝ ህዝብ ጋር ወዶኘ ህዝብ ጋር እንድገናኝ እድሉን የሰጠኝን አቶ ከተማ ከበደን (kk) በጣም ነው የማመሰግነው… ሁሌም ለሀገር ባለውለተኞች ለስፖርተኞች ሟችና ከጎናቸው በመሆን የሚታወቀው ታዬ ወግደረስና ወንድሙ ግርማ ወግደረስን የማመስግንበት ቃላት የለኝም … በሰው ሀገር እንዳይከፋን ለሚያደርጉልኝ ነገር በሁሉም ተጨዋቾች ስም ላመሰግናቸው እወዳለሁ… ሌላው ትግራዮ የሚባል ወንድም አለኝ… ትግራዮንም እንዲሁ አመሰግንልኝ… ብዙ ጊዜ ትልቅ ስራ እየሠራ ለኢትዮጵያዊያኖች ውለታ እየዋለ ብዙም የማይታይና ድምፁ የማይሰማ አንድ መልካም ሰው አለ… እሱን ማመስገን እፈልጋለሁ.. የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሣህሌ ወንድም ኤልያስን…. ኢልያስ የተማሩ ነጮች ማናጀር ሆኖ የሚሠራው ሁሌም ከባለውለተኞች ጎን የሚቆም ለእኔም ለብዙ ሰዎችም ትልቅ ውለታ የዋለ ስራ ያስቀጠረ ሰው ነውና ኤልያስን ከልብ አመሰግነዋለሁ፤ ከእሱ ሌላ ከ400 በላይ ለሚሆኑ ሀበሾች የስራ እድል የፈጠሩ የU Street ባለቤቶች ሄኖክና ያሬድ ተስፋዬ ምርጥ ኢትዮጵያዊያን ናቸው… ለእነሱም እንደዚሁ የከበረ ምስጋና አቀርባለሁ… ሀበሻ ወደ አሜሪካ ሲመጣ የሥራ እድል ብቻ ሣይሆን እንግሊዘኛም የሚማረው እነሱ ጋር ሲቀጠር ነው ማለት ትችላለህ… ከሁለቱም ሌላ አክስታቸው አዩም መልካመ ሰው ናት… ሌላው ማመስገን የምፈልገው የአሜሪካው ወንድሜ አይናለምን ነው…."} {"text": "ጽሑፉ እንደ ጤፍ የደቀቀ፣ ነገር ግን እንደ ቆሎ የደመቀ ነው፡፡ ለምንድን ነው? ስንለው ‹ደብተር ቶሎ እንዳያልቅብኝ ነው› ይላል፡፡ የተሰጠውን የቤት ሥራ እዚያው ትምህርት ቤት ውስጥ በጊዜ ይሠራል፤ የታዘዘውን ያለ ማመንታት ይፈጽማል፤ ክፍል ውስጥ ላለመረበሽ ሁልጊዜ ይጥራል፡፡ ከመምህራኑ ጋር የጌታና ሎሌ ዝምድና አለው፡፡ ይታዘዛቸዋል፤ ያገለግላቸዋል፡፡ ለምንድን ነው? ስንለው ‹ወላጅ አምጣ እንዳይሉኝ ነው› ይላል፡፡ ለእርሱ አንድ ኤክስ ማግኘት ማለት ከሕይወቱ መሥመር አንድ ርምጃ ወደኋላ መመለስ ማለት ነው፡፡"} {"text": "የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳም ለብሉምበርግ በሰጡት ቃል በአኝዋክና በኝዌሮች መካከል በተካሄደ “የጎሣ” ባሉት ግጭት 14 ሰው መገደሉን ተናግረዋል።"} {"text": ""} {"text": "4) በከተሞችም ሆነ በገጠር የሚኖረው ህዝባችን በነዚህ ቀናት ምንም ነገር ከመሸመት መቆጠም። ምግብ ቤቶች፣ መዝናኛ ቤቶች፣ ሻይ ቤቶች፣ መጠጥ ቤቶች ወዘተ….ሁሉ ገብቶ ምንም ዓይነት ወጪ አለማውጣት። በቤት ውስጥ ከዘመድ ወዳጅ ጋር ተስብስቦ ሰማዕቶቻችንን ማሰብ። እነሱ የተሰውለትንም ትግል እንዴት በፊጥነት ወደፊት ማስቀጥል እንደሚቻል መወያየት። እንደየእምነታችን ወደ እምነት ቤቶች ሄደን ጸሎት ማድረግ። እዛም በጉዳዩ ላይ በጋራ ሆነን መወያየት።"} {"text": "የመኢአዱ ሊቀመንበር ዶክተር በዛብሀ በበኩላቸው “ሁለቱ ፓርቲዎች (መኢአድና ሰማያዊ) በረጋ ጥናት ላይ ተመርኩዘው ወደፊት ለሚያደረጉት ውህደት በር ከፋች መሆኑን ላረጋግጥ እወዳለሁ” ሲሉ የስምምነቱን ደረጃ ገልጸዋል። ይህ ስምምነትም በሁኔታዎች የሚለዋወጥ ሳይሆን ለዓላማው የታመነ መሆኑን ገልጸዋል። ዓላማውን ሲያስቀምጡም “ኢህአዴግን መገዳደር የሚችልና በምርጫ ኢህአዴግን አስወግዶ ሊተካ የሚችል ግዙፍ የፖለቲካ ፓርቲ መመስረት” እንደሆነ ተናግረዋል።"} {"text": "ብዛዕባ ኣካላትካ፣ስጋዊ ርክብን መከላኸሊ ጥንስን ሕቶታት እንተሎካ ኾይኑ ናብ ungdomsmottagning ክትከይድ ትኽእል። ከምኡ’ውን ሕማቕ እንተተሰምዑካን ምስ ዝኾነ ሰብ ክትዛረብ ምስ እትደሊን ናብዚ ቦታ ምኻድ ይከኣል።"} {"text": "ይሁንና የፍጻሜው ፈተና ውጤት የሚገለጸው ለዓመታዊ ስብሰባዎች ዘገባዎች ተዘጋጅተው በሚቀርቡበት ጊዜ አይደለም። የፍጻሜው ፈተና ውጤት የሚታወቀው በክርስቶስ የፍርድ ወንበር ፊት ነው . «በዚያን ጊዜም ለእያንዳንዱ ምስጋናው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይሆናል» (1ኛ ቆሮ. 4፡5)። ሰዎች ክብሩን የሚወስዱ ከሆነ፥ እግዚአብሔር ክብርን ሊቀበል አይችልም። «እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜ ይህ ነው፤ ክብሬን ለሌላ፥ ምስጋናዬንም ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም» (ኢሳ. 42፡8)።"} {"text": "ኦባንግ፦አዎ! ድርሻ እንላለን። ድርሻ፣ ድርሻ፣ ድርሻ፣ ድርሻ፣ … ድርሻ በማለት ዛሬም ወደፊትም እንጮሃለን። እጅ፣ እግር፣ አፍንጫ፣ ዓይን፣ ምላስ፣ አፍ፣ … ሁሉም ባግባቡ ድርሻቸውን ሲወጡ ሁሉንም የተሸከመው አካል የተሳካ ስራ ይሰራል። ጤነኛም ይሆናል። እግር የዓይን ስራ ልስራ ካለ ችግር ነው። አፍንጫ ምላስ ልሁን ሲል አካል ሙሉ እንቅስቃሴው ይበላሻል። እኛም እንዲሁ ነን። ሁላችንም ድርሻ አለን፤ ድርሻ የሌለው የለም፤ ድርሻችንን ማወቅ አለብን። ድርሻችንን መወጣት አለብን ስንል የማንችለውን ከመስራት በመቆጠብ የምንችለውን ማድረግ ማለት ነው። ሁሉንም ባቅም በእውቀት ማድረግ ማለት ነው። መተማመንና መግባባትን ማስፈን። ለጥቅምና ለጊዜያዊ ደስታ በሚል ሌሎችን በመምሰል ከራስ እውነተኛ ማንነት ጋር አለመጣላት በራሱ የድርሻን መወጣት ነው።"} {"text": "ብፅዕ አቡነ አብርሃም ለልጆቻቸው ጥያቄ ተገቢ ምላሽ በመስጠት ካህን መድበው የቅዱስ ገብርኤልን ታቦት አስይዘው ላኩ። ህልም ይመስል የነበረው እውነትም እውን መሆን ጀመረ። በካቶሊክ ቤተክርሲያን ብጎ ፈቃድ በተገኘ ጊዚያዊ ስፍራ እሁድ ከማለዳ እስከ ረፋድ የሚሰጥ ሳምንታዊ የቅዳሴ አገልግሎት ተጀመረ። በዚህ ሁኔታ የቀጠለው አገልግሎት አድጎ ታቦተ ህጉ የራሱ መንበር ኖሮት እንዲያርፍ፤ አገልግሎቱ እንዲሰፋ እና አማኞቹም የራሳቸው መሰባሰቢያ እንዲያገኙ ለማድረግ ጥረቱ ቀጠለ። ይህ ጥረት ሊቀጳጳሱን በረጅምና አሰልች ጉዞ፣ ባልተሟላ የጤንነት ሁኔታ በወር ሁለትና ሶስት ጊዜ ከዲሲ ኬንታኪ ያመላለሰ፤ በቦታው የነበሩ ካህናትን ሌት ተቀን ያሰራ፤ ምእመናን ግላዊና ቤተሰባዊ ሕይወታቸውን ረስተው ለዚህ ጥረት መሳካት ብቻ እንዲሰሩ ያደርገ ነበር። ምንም እንኳን ሰው የፈለገውን ያህል ቢመኝ፣ ቢሰራና ቢደክምም የእግዚአብሔር ቤት ካለ እግዚአብሔር ፈቃድ አይሰራምና ፤ከላይ እስከ ታች ባሉ ካህናትና ምእመናን አድሮ ይሰራ የነበረው እግዚአብሔር በገድልና ተአምራት ከምናነበው እና ከሚያስደምመን ለቀደምት አባቶቻችን የተደረገ ታምራት በማይተናነስ ሁኔታ በውጭም በሻጭዎች እና በሌሎች ጉዳዪ በሚመለከታቸው ወገኖች ላይ አድሮ በግልጽ ሲሰራ እየታየ የዚህ ታላቅ ይዞታ ባለቤት በመሆን ተጠናቀቀ። ጥቂት አባላት፣ ያልዳበረ የግዥ ታሪክ( credit history ) ምንም ሊባል የሚችል የባንክ ተቀማጭ ይዞ ጠንካራውን የሃገሪቱን የሽያጭ ህግጋት አሸንፎ የሻጮችን የማይታሰብ ድጋፍ በማግኝት የዚህ ይዞታ ባለቤት መሆን በምንም መለኪያ ተአምር እንጅ ምን ሊሆን ይችላል?"} {"text": "፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደጃፓን ላከች።[1] መዳቡ በኤርትራ ውስጥ ከሚገኘው የድባሮ መዳብ ማዕድን ቁፋሮ የተገኘ ነው።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "ኣብዚ ብዛዕባ ዝተፈላለዩ ክፋላትን ኣሰራርሓን ናይ ብልዕቲ ከተንብቢ ትኽእሊ። ብልዕቲ ኣዝዩ ኣገዳሲ ክፋል ናይ ኣካላት እዩ። ብኡኡ ክትሸኒ፣ ጽግያት ክመጸኪ፣ ጾታዊ ርክብ ክትፍጽሚ፣ ቈልዓ ክትወልዲ,፣ ጽብቕ ንክስምዓክን ክገብር ይኽእል።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰሉስ፡ ኤርትራውያን ኣብ ኣመሪካ/ ኣመሪካና"} {"text": "የደረሰበት ውጤት ይፋ ባይደረግም፤ በአፋምቦ የደረሰው ጥቃት በማን እንደተፈፀመ፣ ለምን እንደተፈፀመ እስካሁን በተጨባጭ በይፋ አለመገለፁ ግን ሁኔታውን እንቆቅልሽ አድርጐታል።"} {"text": "ፈደራሊስት ኮንግረስ ኦሮሞ ማለት ኦፌኮ ኣብ ዘውጽኦ መግለጺ ድማ እቲ ግጭት ዝተፈጥረ ንመንግስቲ ተቓዊሞም ብዝበሎም መንእሰያትን ሓይልታት ጸጥታ መንግስትን ዘጋጠመን ምዃኑ ብምሕባር፥ በቲ ግጭት ብኣማኢት ዝቑጸሩ ሰባት ምሟቶም ኣፍሊጡ።"} {"text": "የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳና የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከኦነግ ጋር ለመወያየት ወደ ኤርትራ አቅንተዋል፡፡ – Kichuu"} {"text": "በውድድሩ 24 ጨዋታዎች የተካሄዱ ሲሆን 64 ጎሎች ከመረብ አርፈዋል፡፡ በአማካይ 2.67 ግቦች በየጨዋታው ያርፋሉ ማለት ነው፡፡ ከግቦች ጋር የሚስተካከል 61 የቢጫ ካርድ እና 2 ቀይ ካርዶችም ተመዝግበዋል፡፡"} {"text": "የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወይዘሮ መስከረም አበበ የሚፈጠረው መድረክ የሴቶችን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ እንቅፋት የሚሆኑ ችግሮችን በመለየትና በግልጽ በመነጋገር በየደረጃው ችግሮች እየተፈቱ እንዲሄዱና ሴቶች ላይ መነቃቃት በመፍጠር በአጠቃላይ የበለጸገች ህብረ ብሔራዊት ሀገር በመገንባት ሂደት ውስጥ የሴቶችን ሚና ለማሳደግ ታሳቢ ያደረገ መድረክ ነው ብለዋል፡፡"} {"text": "ወዬልኝ ለእኔ። እንኳን እንዲህ በጦርነት መሃል፤በሰላሙ እውነትን አውጥቶ፤ፍርጥ አርጎ ለመናገር ነጭ ላብ ነው የሚያልበኝ፤ ፍርሃት ነው የሚያርደኝ፤ ብናገር የሚሰደርስብኝ ነገር ነው የሚዘገንነኝ። እናም አድር ባይ ሆኜ፤ የእራሴን ሰላማዊ እውነት መሳይ እውነት ፈጥሬ እየኖርኩ ነው። ያ ሰላማዊ እውነት ነገር ካመጣ፤ሌላ ሰላማዊ እውነት ፈልጌ እሷ ላይ ቁጢጥ እላለሁ። እንዲህ እንዲህ እያልሁ ዘመኔም እየከነፈ፤ፀጉሬ እየተመለጠ፤ወገቤ እየጎበጠ፤እጀ እየተንቀጠቀጠ፤ ምላሴ እየተኮላተፈ አሁንም ያው እዚያው ላይ ነኝ። ወዮልኝ ለእኔ። ምን እግር ጥሎኝ ነው ይህን ያነበብኩት------------------------------------------------------"} {"text": "የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዘዳንት ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ዛሬ በአዳማ ከተማ ኦሮሚያ ሥራ አመራር አካዳሚ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ህልፈት ምክንያት በማድረግ በተፈጸመ ሴራ የወደሙ ኢንቨስትመንቶች መልሰው ይገነባሉ ብለዋል፡፡"} {"text": "እንዳይታመሙ እጆችዎትን በተደጋጋሚ ይታጠቡ ። እጆችዎትን በሳሙና እና ውሃ ለ20 ሰኮንዶች ይታጠቡ -- ማለትም “መልካም ልደት” ወይም “¡Feliz cumpleaños!” ዘፈንን ሁለቴ መዝፈን ነው። ሳሙና እና ውሃ ካልተገኘ፣ አልኮል ባለው\\n እጅ ማጽጃ ይጠቀሙ፡፡ ከመመገብዎ በፊት እጅዎትን ይታጠቡ፡፡"} {"text": "የአያቴን በተስፋ የተሞላ ንግግር እያዳመጥኩ… እርዳታ አድራጊዋን ኢትዮጵያ እየታዘብኩ… እማዬ ከሱንከሞ ሱቅ ለቡና ቁርስ እንዲሆናት (በአቋራጭ ምሳም ይሆናል) በብድር ያስመጣችውን ሽንብራ እየቆረጠምኩ… (ግን መቼ ልትከፍለው ነው? ከየት አምጥታ ልትከፍለው ነው? – እሱን አላህ ነው የሚያውቀው)… ለአያቴ ይልሰው ይቀምሰው ያላተረፉለትን ዣንሆይና አያቴ ለሳቸው ያለውን ክብር እያሰላሰልኩ… አንድ የመርቲ ጣሳ የጉድጓድ ውሃዬን ጭልጥ አድርጌ ጠጥቼ (ሆዴ እየተንቦጫቦጨ) ወጣሁ… እኔም ወደ ዘመቻዬ በምንጋ ተመምኩ…"} {"text": ""} {"text": "ኃይልን ሌላውን ስለሌለ ጎጅ ወይም ጎጂ የሆነ ግንኙነት ይፈጥራል. ኃይልን ለመጠቀም በተፈፀም እልህ አስጨራሽ ጥቃት ነው. በአጠቃቀም አማካኝነት ባትሪ ሲሆን ባብዛኛው ጥቃትን ያካትታል."} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ‹የውጭ አገር ፓስፖርት ይዛችሁ የምትበጠብጡን ሰዎች አገራችሁን ለቃችሁ ውጡ፤ አለያ ተውን›› የሚል ይዘት ያለው ንግግር ካሰሙ በኋላ፣ አቶ ጃዋር መሐመድ ‹‹እኛም አውቀናል ጉድጓድ ምሰናል›› የምትለዋን የአይጥ ተረት በመተረት ለመፋለም መዘጋጀቱን በገደምዳሜ ገለፀ፡፡"} {"text": "በዛ መርበብ ሓበሬታ’ዚኣ ተሓጊዝና ትምህርተ እግዚአብሔር ተማሂርና ኣብ ሃይማኖትና ኽንጸንዕ፡ ካብ መንጠልቲ ተዃሉ መናፍቓንን ከሓድትን ጠቢባን ከም ተመን ገርህታት ከም ርግቢ ኮይና ናይ ቤተ ክርስቲያንና ጥንታውነታን ሓዋርያዊ ትውፊታን ክሳዕ ምጽአተ ክርስቶስ ተዓቂቡ ንወለዶታት ክሰጋገር ክርስቲያናዊ ግቡእና ከነበርክት ትጽቢት ይግበር።"} {"text": "እነሆ አቢይ አበበ ይህንንም ጽፏል፤- “ስለሀገሩ ተቆርቋሪ ያልሆነ ሰው ለህጓ ተገዢ አይሆንም። ድንጋጌዋንም የማያከብር አፉ ይዘልፋታል፤ አሳልፎም ለማይገባው ዘላፊ ይሰጣታል። የሀገሩንም ክብር በከንቱ የሚዘልፍ ሰነፍ ብቻ ነው። እርሱም የራሱና የወገኖቹ ጠላት ሆኖ በሚነዛው መጥፎ ምሳሌ ብዙ ደቀመዛሙርትን አስከትሎ የሀገርን ፍቅር መሰረት ለመናድ የተነሳሳ ነው።”"} {"text": "ከፈለጉ እንዲሁም አትረብሽ ሁነታን በራስ-ሰር ማግበር ፕሮግራም ማድረግ እና ዝርዝርን ለማገድ ምን መምረጥ ይችላሉ (በሚያሳዝን ሁኔታ የዋትሳፕ ጥሪዎችን ብቻ ለማጣራት አይቻልም) ምናሌውን በመድረስ ፡፡ ቅንብሮች> አይረብሹ ከስማርትፎንዎ ፡፡ ተጨማሪ መረጃ እዚህ።"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": "የካፍ ኢንስፔክሽን ቡድን የመጨረሻውን ግምገማ ከወራት በፊት ሲያደርግ በከፍተኛ ባለሙያዎች ሲሆን የሀዋሳ፣ መቐለ፣ ባህርዳር እና የአደይ አበባ ስታዲየሞችን በመዟዟር ጎብኝተዋቸዋል፡፡ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ለማስተናገድ መሟላት ከሚገባቸው በርካታ ጉዳዮች ዋንኛው የስታድየም ቅድመ ሁኔታዎች በመሆናቸው በዚያ ረገድ በቂ ዝግጅት አለመኖሩም በወቅቱ አሳስበዋል፡፡ በየስታድዬሞቹ ደረጃውን የጠበቀ የመጫወቻ ሳር፣ የተጠባባቂ ተጫዋቾች እና የቡድን አመራሮች መቀመጫ፣ ፓውዛ፣ በስታድየሙ የተለያዩ ክፍሎች የሚገጠሙ የኤሌክትሮኒክስ መሳርያዎች፣ በቂ የመልበሻ ክፍል፣ የሚዲያዎች እና የጋዜጣዊ መግለጫ ክፍል፣ በቂ መፀዳጃ ክፍሎች፣ በአንድ ከተማ እስከ አራት የልምምድ ሜዳ እና የመሳሰሉትን በማሟላት መስራት አልተቻለም፡፡ እነዚህ ሁኔታዎችም የእግር ኳስ ፌደሬሽኑ፤ የስፖርት ኮሚሽኑ እና የመንግስት የቤት ስራዎች ሆነው ይቀጥላሉ፡፡"} {"text": "በዲያቆን መኩሪያ ጉግሳ የተጻፉ የተሰኙ ሁለቱ የግጥም መድብሎች በብሔራዊ ቴያትር ህዳር 5 ቀን 2011 ተመረቁ ። የብርሃን ሽግግር የተሰኘው የግጥም መድብል ሙሉ በሙሉ ዓለማዊ ነገሮች ላይ በተለይ ደግሞ ፖለቲካው ላይ ያተኮረ ሲሆን በ55 ገጾች ተቀንብቦ የቀረበ ሲሆን በውስጡ 141 ግጥሞችን…"} {"text": "አዬ ስንት መተሳሰሪያዎች ናቸው አንተን ከእኔና ከእናቴ ጋር አሰረው የሚይዙ! እነዚህም መተሳሰሪያዎች የተፈጠሩት ባንተ ፈቃድ ወይም ባንተ ሥራ አይደሉም፡፡ እኔን የመረጥኸኝ አንተ አይደለህም አንተ ሂደህ ፍሬ እንድታፈራ የመረጥሁህና ካህን ያደረግሁህ እኔ ነኝ፡፡ አባቴ አስቀድሞ ካልሳበው ማንም ወደኔ አይመጣም እንደ አሮን በእግዚአብሔር የተጠራ ካልሆነ በቀር ማንም የክህነት ሥልጣን ሊኖረው አይችልም፡፡ ኢምንትነትህን ኃጢአቶችህንና ወሮታ ቢስነትህን ሳልመለከት ከሺ መካከል አንተን መረጥሁ፡፡ በመንገድ ላይ ከሚገኘው ጭቃ አንሥቼህ የሕዝቤ መሪዎች ከሆኑት ጋር አጠገቤ አስቀመጥሁህ፡፡"} {"text": "ክፍሊ ጉዳያት ወጻኢ ኣመሪካ ከምዚ ዓይነት ጸብጻብ ዝዝርግሕ ዘሎ፣ ኣብቲ ክፍሊ ሓላፊ ጉዳያይ ኣፍሪቃ ኣምባሳደር ያማማቶ ኣብ ኤርትራ ናይ ሰለስተ መዓልታት ዑደት ብምክያድ ምስ ፕረዚደንት ኤርትራ ኣብ ዝተዘራረበሉ እዋን’ዩ።"} {"text": "ከ 2007 ከመግባቱ በፊት የቀርከሃ ተወላጅ ዝርያዎች ሁለት ብቻ ነበሩ ፡፡ በ 22 ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ በፍጥነት በማደግ ላይ ያሉ ሣር ቤተሰቦች ብዙ ቤተሰቦች በዋና ከተማው ዙሪያ ማህበረሰቦቻቸውን አቋቁመዋል ፡፡. ከአገሬው ሰዎች ጋር እንዲቀላቀል ተበረታቷል ፣ ሁለተኛው ትውልድ ከቀዳሚ መኖሪያዎቻቸው ባሻገር ተለውጦ ተሰራጭቷል ፡፡. ለጽናትና ድራይቭ የተከበረው ፣ የቀርከሃ ግን ገና ባልተረጋገጠ ዘመን ውስጥ ግንባር ቀደም ከሆኑት እፅዋት አንዱ ነው ፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 210/1992 አንቀፅ 6 /1/ ከተጣሉበት ሥልጣንና ተግባራት መካከል በሕገ መንግስቱ ውስጥ የተደነገጉት ሰብዓዊ መብቶች በማንኛውም ዜጋ፣ በመንግስት አካላት፣ በፖለቲካ ድርጅቶች፣ በሌሎች ማሕበራትና በባለሥልጣኖቻቸው መከበራቸውን የማረጋገጥና የሰብዓዊ መብት ጥሰት ስለመኖሩ በራሱ አነሳሽነት ጭምር ምርመራ ማካሄድ ይገኝበታል፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": ""} {"text": "የመንግሥታቸውን ባህሪና አሠራር በተመለከተ 65 በመቶ የሚሆኑ ኢትዮጽያውያን፣ መንግሥት ዜጎችን ሳያማክር ውሳኔዎችን በራሱ ከሚወስን ይልቅ ተጠያቂ የሆነ መንግሥትና ሥርዓት እንዲኖር ፍላጎት እንዳላቸው በጥናቱ የተመላከተ ሲሆን፣ ከአሥር ኢትዮጵያውያን ሰባቱ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፓርላማው ቁጥጥርና ክትትል እንዲደረግበት እንደሚሹ ጥናቱ ይፋ አድርጓል፡፡"} {"text": "የቫይረሱ ጉዳት። ከቻይና በተገኘው ልምድ ፣ ከተያዙት ሰዎች 80% ቀነስ ያለ ጉንፋን መሰል ምልክት ሲያሳዩ ፣ 20% የበለጠ ምልክቶች እንደ ትንፋሽ መቆራረጥ ፣ ጥንፋሽ ማጠር እና ኒሞኒያ ያሉ ታይተውባቸዋል። ቫይረሱ ከሰው ወደሰው በማሳል ፣ በማስነጠስ እና የተበከሉ ቁሶችን በመንካት ይተላለፋል።"} {"text": "ውስጥ ሰው ለማግኘት ኢንስተግራም በአድራሻ ደብተር ውስጥ ባሉ አድራሻዎች በኩል ወደ ክፍሉ ይሂዱ ቅንብሮች> የተጠቆሙ ሰዎች እና ጽሑፉን ጠቅ ያድርጉ ያገናኙከቃላት አጻጻፍ ጋር ኮኔካ የእርስዎ እውቂያዎች. በመጨረሻም አዝራሩን በመጫን የሚያስፈልጉትን ፈቃዶች ይስጡ ፍቀድ መዳረሻ."} {"text": "ከሰኞ እስከ አርብ ሰራን ነገንማ አብረን ዘና ብለን ነው የምናሳልፈው ብለው የተቀጣጠሩ ኩብሎች በነገታው ዝንጥ ጥንቅቅ ብለው ወጥተው በኔትዎርክ ምክንያት ሳይገናኙ ቢቀሩ ደስታቸው እንዴት ደስታ ሊሆን ይችላል፡፡"} {"text": "በተጠቀሱት ወራት ከወጪ ንግድ የተገኘው የውጭ ምንዛሪ በ2010 ዓ.ም. ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው መጠን ጋር ሲነፃፀር በ9.4 በመቶ ያነሰ እንደሆነገልጸዋል። ከግለሰቦችና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተላከ የሐዋላ ገቢ በአጠቃላይ 3.8 ቢሊዮን ዶላር እንደሆነ አስረድተዋል።"} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "6.1 ደንበኛው ይገልጻል እና (ጥርጣሬን ለማስወገድ ለማግኘት, የንግድ ማርቆስ እና ሶፍትዌር የሚያካትት,) የ አእምሯዊ ንብረት ባለቤት ነው GayOut.com ዋስትና."} {"text": "ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አ..."} {"text": "በእርስዎ አዳዲስ ግምገማዎች የሚሰጡዋቸውን ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን አሁን ስህተቶችን እና የሚሰጡዋቸውንአዳዲስ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ አሁን ነው ነፃ አገልግሎት በመስጠት ጋር ይገናኛሉ እድል ግምገማዎች አሁን ነጻ እና አስተማማኝ ሕዝብ እንዴት በማንበብ ተጨማሪ የሚሰጡዋቸውን አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ እድል ቅድሚያ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ አጋር."} {"text": "ስለዚህ ዛሬ በረከት ስምዖን ላይ የሚወሰነው ውሳኔ አንድ ስታዳርድ አስምሮ ቢያልፍ ነገ እነ ደብረጽዮን ላይ ተፈጻሚ ለማድረግ መንገድ ይከፍታል። ባጭሩ የባህር ዳሩ ችሎት ይህን አረመኔ ሰው የመሆን መብቱን ገፎ አሳልፎ ቢሰጠን እና ማለፊያ ታሪክ ቢሰራ መጭው ትውልድ ሲዘክረው ይኖራል ለማለት ነው ።"} {"text": ""} {"text": "በኢንዲኮት ኮሌጅ የዓለም አቀፍ ሕግ እና የሰብዓዊ መብቶች መምህር የሆኑት ዶክተር ሰማኸኝ ጋሹ የአመለካከት፣ የፍላጎት እና የፖለቲካ አቋም ልዩነቶች በገነኑባቸው አገራት የብሔር ብሔረሰብ ቀንን የመሳሰሉ በዓላት የሰላም እና የእርቅ ዓላማን ለማራመድ ብሎም አገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ሊያገለግሉ እንደሚችሉ ያወሱና፤ በእኛ አገር እየሆነ ያለው ግን ከዚህ የተለየ ነው ሲሉ ይናገራሉ።"} {"text": ""} {"text": "ከመቼ ወዲህ ነው ስው መግደል ወደ ስህተት ደረጃ የወረደው? በየቀኑ አይደል እንዴ የሕወሃት ገጾች ‘ታላቅ መሪ’ እያሉ ለዚህ የሰብዓዊ መብቶች ነቀርሳ ሲስገዱ የኖሩት?"} {"text": "ብዙዎች ፍርሃታቸው መጠን ከማጣቱ የተነሳ የራሳቸው መብትና ጥቅም ሲነካ እንኳን አይቃወሙም:: ስለህዝባቸው መቸገርና መጨቆን የሚታገሉትን ሳይቀር ፈርተው ለማስፈራት ይጥራሉ:: ተቆርቋሪ ወገን በመሆን ለመብት የሚታገሉትን ያስጠነቅቃሉ:: “አገር ቤት የጀመርከውን ቤት ሰርተህ ብትጨርስና በሰላም ብትኖርበት ይሻልሃል” የሚል ምክር ጣል ያደርጋሉ:: መንግስት ያለውን የካድሬ ብዛትና የስለላ መረብ እንዲሁም እየሰጠ ያለውን ጽኑ ቅጣት ለማስፈራሪያነት ያነሳሉ:: በአንድ ወቅት አርቲስት ታማኝ በየነ እንዳለው ሌሎች ለሚጽፉትና ለሚናገሩት የሚያነቡትና የሚሰሙት እየፈሩ ነው:: አንድ በስድሳዎቹ የእድሜ ክልል ያሉ አባት ይህን ቅጥ ያጣ ፍርሃት በተመለከተ ያጫወቱኝን ላካፍልና የዛሬውን ጽሁፌን ላጠቃልል::"} {"text": "ዓለም ውስጥ ቢች ፕላኔትወደ ኤንሲ (የማያከብር) ማርክ የአባቶቻቸውን አለቆች የሚቃወም ማንንም ለማዋረድ እና ለማግለል ይጠቅማል ፡፡ ሆኖም ፣ ጠንካራው እና ደፋር እንደ ኩራት ተዋጊ የጦርነት ጠባሳ ፣ በሴቶች መካከል የኃይል ምልክት እንደሆነ አድርገው ይመለከቱታል።"} {"text": ""} {"text": "ጋዜጣዊ መግለጺ፣ ደሞክራስያዊ ግንባር ሓድነት ኤርትራ፣ ግጭት ኤርትራን ኢትዮጵያን ብመሰረት ስምምዕ ኣልጀርስ ክፍታሕ ኣብ መስርሕ ሰላማዊ ዝርርብ ዘለዎ ርእይቶ። | Farajat English Page"} {"text": ""} {"text": "አርቢጂ፣ቦንብ፣መትረየስ ፤ክላሽ እንደ ዝናብ ቢያርከፈክፉብንም ለሶስት ቀናት ቀንና ሌሊት መክተናል፡፡በፍጹም እንተርፋለን ብለን አላሰብነም ፤ከቻልን እስከ መጨረሻው እንከላከላለን ፤ካልቻልን ደግሞ በመጨረሻ ላይ ራሳችንን እናጠፋለን የሚል አቋም ነበርን፡፡ግን በእግዜአብሄር ቸርነት፤በመከላከያ ሰራዊት ፈጥኖ ደራሽነት ቀለበቱ ተሰብሮ ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረናል ብለውናል፡፡ብርጋዴር ጀኔራል ሙሉዓለም፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "አዳዲስ ግምገማዎች ቅድሚያ አሁን የታዘዘ, ማን እርሱ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የእርሱ ቅድሚያ, ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ አሁን አቀራረብ, የሚሰጡዋቸውን ግምገማዎች ግምገማ ቅድሚያ ነበር አዳዲስ ግምገማዎች ስለ ነፍሱን (ከአመት በኋላ ነበር ስምዎ አዳዲስ ግምገማዎች እንደገና ግምገማዎች በይፋ ጥርጣሬዎች አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ ሰምተው ስለ መካከለኛ በምስራቅ በመስጠት ብቻ የራሳቸው ዘር እና በመጠቀም ሌሎች ቅድሚያ አይደለም ይታያል ዓመት.\"አዳዲስ ግምገማዎች ቅድሚያ የታዘዘ አንድ በጣም ማን እንደነበረ ውስጥ በቀዳሚ ግምገማዎች ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን የእርሱ ቅድሚያ እርሱ አዳዲስ ግምገማዎች ላይ ያለው ስምዎ አሁን አቀራረብ እርሱ እንደ ግምገማዎች ግምገማ ቅድሚያ, ቅድሚያ አዳዲስ ነፃ ስለ ነፍሱን (ከአመት በኋላ እንዲህ ነበር ስምዎ አዳዲስ ግምገማዎች እንደገና ግምገማዎ..."} {"text": "አሁን አሁን እዚህ አዲሳባ የገጠር ልጆች በብዛት በየመንገኩ ይታያሉ ... ሲለምኑ ... ሲሸከሙ ... ሲንከራተቱ ... ምን እንደሆነ ሊገባኝ አልቻለም። ከገጠር ወዳዲሳባ የህዝቡ ፍልሰት በጣም የጨመረ ይመስለኛል .. ያስፈራል::"} {"text": "የመንግስት ልክ የሌለው ኢ-ምርታማ ወጭ የኢትዮጵያዊያን ህይወት ላይ ቀጥተኛ ተጽእኖ ይፈጥራል። መንግስት በግብር፣በብድር፣እና በግሽበት(የብርን የመግዛት አቅም በማዳከም) ከሚሰበስበው የሕዝብ ገንዘብ ውጭ የራሱ የሆነ ምንም ዓይነት ገንዘብ የለውም። ሆኖም ይህን ገንዘብ ኢኮኖሚውን የሚያሳድግ ነገር ላይ በማዋል ፋንታ የመንግስትን ጡንቻ የሚለጥጡ( ስቴት አክሰሲብል ፕሮዳክት) ዕሴት የማይፈጥሩ ፕሮጀክቶች ላይ ካፈሰሰው ከእጅ ወዳፍ ከሆነው የኢትዮጵያዊያን ጎሮሮ ላይ የዕለት ጉርሳቸውን መንጠቁን ይቀጥላል። የመንግስት ወጭ በከፍተኛ ሁኔታ ካልቀነሰ በቀር የኢትዮጵያዊያን ኪሳራ ይቀጥላል። የመንግስት ወጭ ሁልጊዜም በእቅድ ወቅት ያልታሰቡ አሉታዊ ተጽእኖዎችን በሃገር እና በህዝብ ላይ እንደሚፈጥር የተረጋገጠ ኢኮኖሚያዊ መርህ ነው።በኢትዮጵያ የመንግስት ፕሮጀክቶች ከዕቅዳቸው በላይ ከ60 እስከ 600በመቶ ጭማሪ በጀት እንደሚጠይቁ ዶ/ር ፍጹም አስፋው የተባሉ በጠ/ሚ ዶ/ር አቢይ የተሾሙ ባለስልጣን ሲናገሩ ሰምቻለሁ። ይህም የመንግስት ፕሮጄክቶች በአምስት ዓመት ውስጥ 30ቢሊዮን ብር ያህል ለብክነት እንደሚዳርጉ ያሳያል። የዛሬ ሳምንት ሱር ኮንስትራክሽን በሚባል ድርጅት በ5ቢሊዮን ብር ሊሰሩ የታሰቡ የዛሬማ ሜይዴይ እና መገጭ የተባሉ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክቶችን የኦዲት ሪፖርት የገመገመው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጭ አስተዳደርና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ ፕሮጀክቶቹ ለዓመታት ከመጓተታቸው በተጨማሪ 13ቢሊዮን ብር ያህል ተጨማሪ ሕዝብ ብር ጨርሰውም እንኳ ባለመጠናቀቃቸው አልተቆጩም። ይልቁንስ “መንግስት ተጨማሪ በጀት መድቦ ፕሮጄክቶቹ እንዲያልቁ ማድረግ አለበት።” በማለት ለውሃ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚንስቴር መመሪያ አሳለፉ። እዚህ ላይ ችግሩ መንግስት ለሚሰራው ፕሮጀክት የሕዝብ ገንዘብ ለብክነት ሲዳርግ እንደ ግል ድርጅቶች ከስሮ ከገበያ የሚወጣበት ወይም በሕግ አግባብ የሚጠየቅበት አሰራር አለመኖሩ ነው። መንግስት ከትላላቅ ፕሮጀክቶች እና ከገበያው ላይ እጁን ይሰብስብ የሚባለው ፕሮጀክቶቹ በትክክል ሊፈጸሙ ያለመቻላቸው ዕውነታ ሁሌም እንዳለ ሆኖ የህዝብ ገንዘብ ለከፍተኛ ሙስና እና ብክነት ያለውን ተጋላጭነት መቀነሻው የተሻለ መንገድም ስለሆነ ነው። ይህ ካልሆነ ከላይ እንዳያችሁት በሚያሳዝን ሁኔታ በጊዜው ማጠናቀቀ ላልቻለው እና ላባከነው በቢሊዮን የሚቆጠር የሕዝብ ብር በተጠያቂነት ፋንታ ተጨማሪ በጀት ይጠይቅበታል። በዚህ መንገድ የሚከስረው እና የሚራቆተው ግን ሕዝብ ነው። እንዲህ ያለ አሰራር ማብቃት ይኖርበታል። ሌላ ልጨምርላችሁ።"} {"text": "እነዚህን ሰዎች ግን አትጥሏቸዉ ምክንያቱም ወደዉ ሳይሆን ስራ ስለሌላቸዉና ጊዚአቸዉን በከንቱ እያሳለፉ ስለሚጨነቁ ነዉ በእናንተ በኩል ጥቂት ጥፋት እንዲገኝ ነዉ የሚፈለገዉ እስኪ ይግረማችሁ የአባይን ግድብ የሚቃወም በታሪክ የአገሩን እድገት የሚቃወም ሰምተንም አይተንም አናዉቅም አንድ ምሳሌ አቅርቤ ልቌጭ በአንድ ወቅት የኑሮ ዉድነቱ ህብረተሰቡን በከፍተኛ ደረጃ የጎዳዉ እለት እነዚህ ሰዎች መንግስት አንዳችም መፍትሄ አላደረገም በማለት እንዳልተጮሀ በጉዳዩ ላይ መንግስት ጣልቃ ሲገባ መልሰዉ መንግስት ነጋዴዉን አስገደደ መንግስት ጣልቃ መግባት የለበትም በማለት ሲገለባበጡ ለታዘበ ሰዉ ለዚህ ጽሁፍም የሚሰጠዉ ግምት ያዉ መሆኑን ነዉ ለዚህ ይመስለኛል መንግስትም የተሰላቸዉ እና ዝምታን የመረጠዉ"} {"text": "ጌታም እንዲህ አላቸው…… « የእግዚአብሔር መንግስት በእናንተ ትወስዳለች፡- ፍሬዋንም ለሚያደርግ ሕዝብ ትሰጣለች »…. የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያንም ምሳሌዎቹን ሰምተው ስለ እነርሱ እንደ ተናገረ አስተዋሉ፤ ሊይዙትም ሲፈልጉ ሣለ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለዩት ፈሩአቸው፡፡"} {"text": "የተፈረደበት ሰው ፍርዱ ሲነገረው ኮሶ የመጠጫ ጊዜ እንዲሰጠው ይጠይቅና ለኮሶ የሦስት ቀን ጊዜ ይሰጠዋል። በዚሁም ጊዜ ውስጥ የተፈረደበት ሰው ኑዛዜ ያደርጋል። ከዚያ በኋላ በጥይት የሚደበደብ ሲሆን ከከሳሹ ቤተ-ዘመዶች በአንደኛው ተፋላሚነት ይደበደባል። ስቅላት ሲሆን ግን በወኽኒ ቤቱ ወገኛ (ለእዚሁ የተመደበው ሰው) አማካይነት ቅጣቱ ይፈፀምበታል። ስቅላቱ ይፈፀም የነበረው አሁን የዳግማዊ ምኒልክ ሐወልት ከቆመበት ስፍራ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን አቅራቢያ በቅሎ በነበረ አንድ ትልቅ ሾላ ላይ እንደነበረ ይነገራል። ተከሳሹ ሲሰቀል የመስቀያው ገመድ ቢበጠስ ለሁለተኛ አይሰቀልም። በነፃ ይለቀቅ ነበር።"} {"text": "ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)"} {"text": "በሌለበት ክስ የመሠረተበት አቶ ፀጋዬ ረጋሳ ደግሞ አንዱ ወገን በሌላው ወገን ላይ እንዲነሳ፣ ሕዝብ በመንግሥት ላይ እንዲያምፅ፣ “የሃጫሉ መገደል የሐዘን ቀን ሳይሆን የውሳኔ ቀን ነው፣ ሕዝቡ ዓብይ አህመድና ሚኒስትሮቹን ከሥልጣናቸው የሚያስወግድበት ቀን አሁን ነው” በማለት በማኅበራዊ ትስስር ድረ ገጾች ሲቀሰቅስ እንደነበር ገልጿል። ኩሽ ሚዲያ ኔትወርክ ዩቲዩብ ቻናልን በመጠቀም “ተቋውሟችሁን ወደ መንግሥት ተቋማት በማዞር የመንግሥትን መዋቅር ከዳር እስከ ዳር መነቅነቅ አለባችሁ” በማለት ዓብይን (ዶ/ር) ጨምሮ የብልፅግና አመራሮች የኦሮሞ ጠላትና ፀረ ሕዝብ በመሆናቸው፣ በኦሮሚያ ውስጥ ምንም ሊፈቀድላቸው እንደማይገባ መንገዶችና ከተሞች እንዲዘጉ ጥሪ ሲያስተላልፉ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ በዝርዝር አብራርቷል።"} {"text": "ዝኾነ ሰብ፡ ኣብ ምድሪ ክሳብ ዝነብር ዘሎ፡ ድሌታት ኣለዎ። ናይ ወዲ-ሰብ ውሽጣዊ ሃረርታ ምፍላጡ ድማ ኣዝዩ ኣገዳሲ እዩ። ሽሕ እዃ ከቢድ እንተኮነ፡ እተን ክልተ ውሽጣዊ ሃረርታና ከም ደቂ-ሰባት እንታይ ምዃነን መጽሓፍ ቅዱስ ይምህረና እዩ። እምበኣር፡ እተን ክልተ ውሽጣዊ ሃረርታና እንታይ…\t"} {"text": "እኔ የነበርኩበት ክፍል ጦር ዋና መቀመጫው ቀብሪ ዳሃር ነበር፡፡ በአንድ ሻምበል ጦር የተደራጀ ነበር፡፡ ወራሪው ሃይል ከሌላም አንድ ሻምበል ጦር ጋር እኛን በከበባ ውስጥ አስገባን፡፡ 6 ወር ሙሉ ከወገን ጦር ተቆርጠን ነው ውጊያ ያደረግነው። ስንቅና ትጥቅ የሚደርሠን ከአውሮፕላን ነበር፡፡ እኛ አንድ ሻለቃ ብርጌድ ብቻ ሆነን፣ የተከበብነወ በአምስት ክፍለ ጦሮች ነበር፡፡ የጠላት ጦር የሚመራው ደግሞ በራሱ በዚያድ ባሬ የመከላከያ ሚኒስትር ነበር፡፡ እኛ ምሽጋችንን ቆፈርን፣ 6 ወር ሙሉ እንቅልፍ የለ፣ እረፍት የለ፣ በመከላከል ላይ ቆየን፡፡ በዚህ መሃል ብዙ መስዋዕትነቶች ተከፍለዋል፡፡ በጠላት ጦርና በኛ መካከል የነበረው ርቀት 3 መቶ ሜትር እንኳን አያክልም ነበር፡፡ አፍንጫ ለአፍንጫ ተጋጥመን ነው 6 ወር የቆየነው፡፡"} {"text": "ዐቂዳን (እምነትን ) በተመለከተ ከሙሐመድ  መላክ በፊት ባእድ አምልኮና በአላህ ማጋራት ቀደም ሲል ለክለሳና ለመዛባት አደጋ የተጋለጡ መለኮታዊ መጻሕፍት ባለቤቶች በሆኑት ዘንድ እንኳ ሳይቀር ምድርን አጥለቅልቀው ነበር። ይህን አስከፊ ሁኔታ ለመለወጥ የአላህ መልክተኛ  የጠራ ተውሒድንና አንድ አላህን ብቻ ከርሱ ጋር ማንንም ምንንም ሳያጋሩ እርሱን ብቻ የመግገዛት እምነትን ይዘው መጡ። ሰዎችንም ከፍጡራን አምልኮ ወደ አንዱ ፈጣሪ ጌታ አምልኮ አሸጋገሩ። በተውሒድ ልቦናን ከሽርክ ርክሰትና ከባዕድ አምልኮ ቆሻሻ አጸዱ። አላህ (ሱ.ወ.) የላካቸው ከርሳቸው የቀደሙ ነቢያትና መልክተኞች ይዘው የመጡትን ትምሕርት በማስያዝ ነበር። አላህ (ሱ.ወ.) እንዲህ ብሏል፦"} {"text": "ሳልረሳው ላውራልሽማ... እዚህ ሃገር ሚሽቲቱ ሶፋ ላይ ጥፍሯን እያሾለች ባልየው ማጀት ገብቶ ዓይኖቹ በሽንኩርት ያነባሉ... ተደብቄ \"አበስኩህ ገበርኩህ\" ብዬ አማተብኩኝ::"} {"text": ""} {"text": "በኢሬቻ በአል ወቅት የተቃውሞ ድምጽ ከሚያሰሙ ወገኖች ጋር ከታዩት ግብጻውያን ጋር በተያያዘ የመንግስት የኮሙኒኬሽን ጉዳይ የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ በይፋ ግብጽን አውግዘው ነበር። መረጃም እንዳለ ተናግረው ነበር። በዚሁ መነሻ ግብጻውያኑ ክስ ይመሰረትባቸዋል ተብሎ ቢጠበቅም አህራም በዜጎቹ ላይ ምንም ዓይነት ክስ እንዳልተመሰረተ ይፋ ማድረጉ፣ ከመንግስት ወገን ምንም ዓይነት መርጃ አለመሰጠቱ ጉዳዩን አነጋጋሪ አድርጎታል።"} {"text": "አንዷለም አያሌው ከፍርድ ቤት ሲወጣ ኩላሊቱ ላይ ተረግጦ ከፍተኛ ህመም እየተሠማው እንደሆነ፤ ለናትናኤልና እስክንድር ምግብ ማስገባትና መጠየቅም እንዳልተቻለና ከነበሩበት ክፍል ወጥተው ወደ ጨለማ ክፍል መዘዋወራቸውን፤ ሊጠይቋቸው ሔደው የነበሩ ሠዎች አረጋግጠውልናል፡፡ አንዷለምን በተመለከተ ቤተሠቦቹ ዛሬ ወህኒ ቤት ስላልሔዱ ያለበትን ሁኔታ ማረጋገጥ አልተቻለም፤ የተለየ እጣ ይኖረዋል ብለን ግን አናምንም፡፡"} {"text": "ንኪነ-ጥበባውያን ኢትዮዽያን ኤርትራን ኣካታዒን ኣሳሓሓቢን ኮይንዎም ዘሎ ፀገም መሰል ቅዳሕ (ኮፒ ራይት)፣መዕለቢ ኣይተረኸበሉን ዘሎ።ብሕልፊ ዶብ ሰገር ምምንጣል ዜማታትን ግጥምታትን እናተዘውተረ ይመፅእ‘ሎ፣ ኣብ‘ዚ ቀረባ‘ውን ክፍታሕ‘ዩ ዝብል ግምት የለን።"} {"text": "የደርግ አስቀያሚው ገጽታ ባለቤቶች ሁሉ እነዚህን ድርጅቶች የመሳሰሉ እንደሆኑ ሰበብ እያፈላለጉ ሲዳርጉባቸው ይስተዋላሉ። “… የኢትዮጵያ ምሁራን… ሁሉን የሚጠሉ ናቸው። ባህላቸውን፣ ኢትዮጵያዊነትን ይጠላሉ፣ ይንቃሉ። ሁሉን ማፍረስ ይወዳሉ… እርስ በርስ መተማመን፥ መደጋገፍና መረዳዳት ሳይችሉ ቀርተዋል። (ኢሕአፓና መኢሶን በአብዮቱ ወቅት የሠሩትን ያጤነዋል) የጥቅም ስስታም ናቸው። የሥልጣን ስስታም ናቸው። ጨካኞች ናቸው…”” (ገጽ 115) እያሉ እንዲህ ያዘናጉናል። ደርግን ሳይሆን እኒህ የወደቀ ዛፍ ተምሳሌቶችን በሁሉም ረገድ እንድንረባረብባቸው ይወተውቱናል።"} {"text": "ፈረሱላ አስራ ሰባት ኪሎ ማለት ነው። ስሙ ኢትዮጵያዊ ነው። ቡና የሚመዘነው በፈረሱላ ነው። ቡና ሲጠጣ ይህን ስም እንዲይዝ የታሰበው ቡናን ለዓመታት በፈረሱላ ሲያቀርቡ ከነበሩ ቤተሰብ ነው።"} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "የጎዳና ላይ ንግድ በጣም የተለመደ ሲሆን በቱሪስቶች ውስጥ እንደ ናታን መንገድ, እንደ Tsing Sha Tsui እና እንደ Wan Chai የመሳሰሉ ታዋቂ የሆንግ ኮንግ ምሽቶች ."} {"text": "በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን፣ ኢየሱስ በቤተልሔም ይሁዳ ከተወለደ በኋላ ጠቢባን ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው፣ “የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? በምሥራቅ ኮከቡን አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና” ሲሉ ጠየቁ። ንጉሡ ሄሮድስ ይህን በሰማ ጊዜ ታወከ፤ እንዲሁም መላዪቱ ኢየሩሳሌም አብራ ታወከች። እርሱም የካህናት አለቆችንና የአይሁድ ሃይማኖት መምህራንን በሙሉ ሰብስቦ፣ ክርስቶስ የት እንደሚወለድ ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “በይሁዳ ቤተ ልሔም፤ ነቢዩ እንዲህ ብሎ ጽፎአልና አሉ፤ “ ‘በይሁዳ ምድር የምትገኚው አንቺ ቤተ ልሔም፣ ከሌሎቹ የይሁዳ ገዦች በምንም አታንሺም፤ የሕዝቤ የእስራኤል ጠባቂ የሚሆን፣"} {"text": "ከ 500 በላይ የአካባቢያዊና ዓለም አቀፍ የእርከን ቢራዎች, ሚዛን እና ደረቅ ጋቢን የሚያቀርብ የቢራ መደብር. ቢራዎች በጥጥ የተሸጡ እና ጥሬ እቃዎች እና ጥፍሮች ይሸጣሉ."} {"text": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛውን አገር አቀፍ የመጨረሻ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ። አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ የኢ…"} {"text": "በደርዘን የሚቆጠሩ የ cicadas ዝርያዎች ያሉ ሲሆን አብዛኛዎቹ በአትክልትና በአትክልት ስፍራዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያስከትላሉ ለምሳሌ የ cicadas ነጮች ጃፓኖች እንዲሁም ቺካዳዎችን ይዝማሉ ዝርዝር መግለጫ እና ፎቶዎችን በተመለከተ በእኛ ጽሁፎች"} {"text": "ስለዚህ ካድሬዎቹ እዚህ ችግር ውስጥ ተሽሎክሉከው ገበተው ሽግግር መንግስቱን በጥያቄ ይፈታተኑታል፡፡ ሽግግር መንግስቱም ሆነ መከላከያው ትእግስትን መላበስ ግድ ይለዋል፡፡"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "የሙዚቃ ኮንሰርቶች -- ነፃ ትራንስፖርት የአደባባይ ትዕይንቶች---- በዘንድሮ በምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች አዳዲስ የምርጫ ቅስቀሳና ራስን የማስተዋወቂያ መንገዶችን እየተከተሉ ነው።የሚበራ አምፖልን ምልክቱ ያደረገውና ሰሞኑን በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አማካኝነት የምርጫ መወዳደሪያ"} {"text": "click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ..."} {"text": "ባለፉት 25 የወያኔ/ኢህአዴግ አገዛዝ አመታት፣ ከዘጠኙ የክልል ፕሬዚደንቶች፣ እንደ አቶ ገዱ የህዝብ ይሁንታ ያገኘ ገዢ ነበር ማለት የሚቻል አይመስለኝም። ምናልባት ተቀራራቢ ሬከርድ የነበረው የትግራዩ ገብሩ አስራት ነበር ። አቶ ገዱም መልካም ስሙን አግኝቶ የነበረው፣ የአማራ ክልል ህዝብ የተለየ የልማት ተጠቃሚነት ስላገኘ ሳይሆን፣ የወያኔን ቀጥተኛ እዝ ለመቋቋም ፈቃደኛ መስሎ የሚታይ መሪ ሆኖ ስለተገኘ ነበር ። በተለይ የወያኔ ኮማንዶዎች በወልቃይት የአማራ ማንነት ኮሚቴ አባላት ላይ ያልታሰበ ጥቃት በሰነዘሩበት ወቅት፣ ገዱ በእዙ ስር የነበረውን የክልሉን ልዩ ሀይል ለወያኔ ተባባሪ እንዳይሆኑ ከማድረጉም በላይ የጎንደር ህዝብ መሬት አንቀጥቅጥ ትእይንተ ህዝብ ባደረገበት ወቅት፣ ልዩ ሀይሉ ሰላማዊ ጥበቃ ከማድረግ ውጪ፣ ሰላማዊ ሰልፈኛውን እንዳይተነኩስ በማድረግ ጨዋ አመራርን ያሳየ ሰው ነበር ። እነዚህ መልካም ተግባሮቹና፣ የህዝብ ይሁንታ ያገኘ መሆኑ ግን ገዢውን ፓርቲ አላስደሰተውም ።"} {"text": "ካህናትን፥ ፈለስትን፥ ደናግልን፡ ናይ ትምህርቲ ዕድመኦም ክሳዕ ዝሓልፍ፡ ካብ ኤርትራ ክወጽኡ ኣይፍቀደሎምን ክብሃል ከሎ፦ ኣብ ወጻኢ ከይዶም መንፈሳዊ ትምህርቶም ክቕጽሉ፡ ሓዋርያዊ ሥራሖም ክገብሩ፡ ወይውን ካልእ ዘመናዊ ፍልጠት ክምሃሩ መሰል የብሎምን ማለት እዩ። ከም ቀደሞም፡ ፍልጠት ትምህርትን ሕክምናን፡ ሰብኣዊን፡ ሕብረተሰብኣውን ብቕዓቶም ጸብለል አይክብልን እዩ። ካብኣቶም ዝርከብ ዘበለውን ክጎድል እዩ። እዚውን ንቤተክርስትያን ንምህሳይ እንተ ዘይኮይኑ፡ ካልእ ዕላማ ይህልዎ ኢልካ ክትግምት ዘጸግም እዩ። ንሕዝቢ ኤርትራ ብሓብራ እውን ዝጎድኦ ኢኣ ኢምበር ዝጠቕሞ የብሉን።"} {"text": "ሰሞኑን በጎንደር በፋኖ አባላት ላይ መንግስት የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ ብዙ አስተያየቶች እየቀረቡ ነው። አንዳንዶች ፋኖን ቅዱስ አድርገው ሲያቀርቡት ሌሎች ደግሞ እርኩስ አድርገው ያቀርቡታል። አንዳንዶች ከፋኖ ጋር ያለው ልዩነት በሰላም ይፈታ ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ፋኖ ሰላም የማይፈልግ ስብስብ በመሆኑ እርምጃ ይወሰድበት ይላሉ። አንዳንዶች በፋኖ ላይ እርምጃ መውሰጃው ጊዜ አሁን አልነበረም ሲሉ ሌሎች ደግሞ ፋኖ ራሱ በዚህ... Continue Reading →"} {"text": "እንተላለፍሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነኝ ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ እየሄደኩኝ፡፤ ታክሲው በአዲሱ ገበያ አድርጐ መድረሻው አስኮ ነው፡፡ ረዳቱ ደምስሩ እስኪግተረተር ይጠራል፡፡በአዲሱ ገበያ በቀለበት አስኮ እያለ፡፡ ሹፌሩም አንገቱን ወጣ አድርጐ ከጐኑ መጥተው ከሚቆሙ ሌሎች ታክሲዎች ውስጥ በቀለበት አስኮ አዲሱ ገበያም…"} {"text": ""} {"text": "ዜናው ተናፍሶ ወሬው ዓለምን አዳርሶ ጥቁሩንም ነጩንም ቀዩንም ፍጡር ከዚያም ራቅ ብለው የሚኖሩትንም ቢጫውንም ሕዝብ ያኔ ከነበሩት ከእነጌቶቻቸው ያስደነገጠው አንድ ነገር ቢኖር አደዋ ነው።"} {"text": "“በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ክልል ለሚደረጉ የሰብአዊ ድጋፎች መንገዶች ሁሉ ክፍት ናቸው” ያሉት አቶ ደመቀ 85 በመቶ በሚሆነው የክልሉ አካባቢዎች የምግብ እና የመድሃኒት አቅርቦት እየተዳረሰ መሆኑን ተናግረዋል።"} {"text": ""} {"text": "አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና\t"} {"text": "ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ አያሌው በህክምና ምክንያት ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ሲያደርግ፥ መርማሪ ፖሊስ ለመጨረሻ ጊዜ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የሰባት ቀን ጊዜ ፈቅዷል።"} {"text": "‹‹ ሥራሽን ለመውደድ ሞክሪ፡፡ ተመልከች ሥራሽ ማለት በቀን ቢያንስ ስምንት ሰዓት የምታሳልፊበት ቦታ ነው፡፡ ከቀኑ አንድ ሦስተኛውን፡፡ የሥራሽን ቦታ ከጠላሽው ከሕይወትሽ አንድ ሦስተኛውን ጊዜ ያለ ደስታ አሳለፍሽው ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ከባድ ጉዳት ነው፡፡ ስለዚህ የግድ መውደድ መቻል አለብሽ›› አለኝ፡፡ እኔን የጨነቀኝ እንዴት አድርጌ? የሚለው ነበር፡፡"} {"text": "በ2013ዓ/ም ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ብሄራዊ መምጫ ቦርድ ከሁለት መቶ ሃምሳ ሽህ እስከ ሦስት መቶ ሽህ ሰዎች በምርጫ አስፈፃሚነት የሚሳተፉ በመሆኑ ይህ በሃገሪቱ ያለው የህገወጥ የመሣሪያ ንግድ ዝውውር ከምርጫው በፊት፣ የመገደያችን ሹጉጦቹ፣ ጠመንጃዎቹ፣ ቦንቦቹ፣ የመታረጃችን ሜንጫው፣ ገጀራው፣ ካራው፣ ቀስቱ ወዘተ ከወዲሁ ያልተያዘው ህገወጥ የጦር መሣሪያዎች እንዲሰበሰብ ምርጫ አስፈፃሚዎች ምርጫ ቦርዱን ብትጠይቁ ለእራሳችሁና ለህዝብ ፀጥታና ደህንነት ትተርፋላችሁ!!! ካለዛ ግን እንኳን መከላከያ ሠራዊት ወፍ አይደርስላችሁም!!!"} {"text": "'የነገው ጨዋታ ወሳኝ ነው:: የግድ 3 ነጥብ ይዘን መመለስ አለብን' ነበር ያሉት አሌክስ ፈርጉሰን ፖርቱጋላዊውን ዊንገር ሮናልዶን አጠገባቸው አስቀምጠው ዛሬ ጠዋት በሰጡት የፕሪ ማች ፕሬስ ኮንፈርንስ ላይ:: 'ከቸልሲ ጋር ሙሉ የ3 ነጥብ ቻንስ አለን:: ይህን ቻንስ መጠቀም ያለብን ለሁሉም ጨዋታዎች ክብደት ሰጥተን ስንጫወት ብቻ ነው' ያሉት ጌታ ፈርጉሰን ተጫዋቾቻቸው የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ለመውሰድ ያላቸውን ጉጉት አድንቀዋል::"} {"text": "Related stories የባይደን አስተዳደር ፖሊሲ አምስተኛው ምሰሶ የኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የሚቀመጠዉን ቡድን መወሰንና የ 2021 ምርጫን ማዋደቅ (1ኛ ክፍል 2)"} {"text": "4. በስራ ክፍሉ ያሉ ባለሙያዎችን የክህሎት ክፍተት ለይቶ አቅማቸው የሚገነባበትን ስልጠናና ትምህርት እንዲያገኙ ያደርጋል፤የስራ ክፍሉን ሰራተኞችን የስራ አፈፃፀም ይመዝናል፤"} {"text": "እንደሚባለው “ አንተ እገለ ሚኒስተር፡ ይህች ቃል የት ነው ያገኘሃት? ብሎ እንደጠየቀው እና ያኛው ሚኒስተር ደግሞ “ በእንግሊዝ መዝገበ ቃላት አታገኘውም: እኔ ቃላቶቹን የሚለቃቅመው “ከ እንሳክሎበዲይ” ነው ብሎ መለሰት።"} {"text": "ፓትርያርኩ ለጻፉት ማሳሰቢያ፣ ባለፈው ሳምንት ዓርብ፣ በከንቲባው ጽ/ቤት በኩል ምላሽ እንደተሰጣቸው የጠቀሱት የደብሩ ካህናትና ምእመናን፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ ግንባታ ሕገ ወጥ እንደኾነና ቤተ ክርስቲያን ሊባል እንደማይችል፤ ይዞታው ከግለሰቦች የተላለፈበት የስጦታ ውልም፣ በውልና ማስረጃ ያልተረጋገጠ በመኾኑ ተቀባይነት እንደሌለው በሓላፊው በኩል እንደተነገራቸው አስታውቀዋል። አክለውም፣ የፈረሰችውን የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ጨምሮ በወረዳው በቅርቡ ከተሠሩ ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጋራ በተያያዘ፣ በክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ አዘጋጅነት በቅርቡ የተካሔደው የሽልማት መርሐ ግብር ተገቢ እንዳልነበረ ሓላፊው መተቸታቸውን ተናግረዋል፤ የይዞታ መብት በስጦታ ተገኘ በሚል ብቻ ቤተ ክርስቲያን ሊሠራ እንደማይችልና የከተማውን ማስተር ፕላን በጠበቀ መልኩ ከሚመለከተው የከተማው አስተዳደር አካል ጋራ በመነጋገር የግንባታ ፈቃድ አስቀድሞ ማግኘት እንደሚያስፈልግ ተገልጾልናል፤ ብለዋል።"} {"text": "Staten Island Ferry - ይህንን የኒው ዮርክ ወደብ ታላቁ እይታ በመመልከት ለደንቶን ደሴት (የስታተን ደሴት) በመጓዝ እና የነጻነት ልውውጥን ከርቀት ለማየት"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የሚሸጥ 40/60 ኮንዶሚንየም መገናኛ ሳይት * ባለ 2 መኝታ ቤት የሆነ * ስፋት 87 ካሬ ሜትር * 4ኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ * የፅዳት ሁኔታ ያልፅዳ * የመንግስት እዳ 350 ሺህ ብር ያለበት * የመሸጫ ዋጋ ለ እጅ 1 350 000 ብር * ለበለጠ መረጃ በ 0911540598/0911070797 የሮስ ብለው"} {"text": ""} {"text": "ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ አቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)"} {"text": "ሶደሬስቶር SodereStore.com የሚሰራው በክሬዲት ካርድ መክፈል ለሚችሉ ነው። በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ለምትኖሩ፣ ክሬዲት ካርድ ለሌላቹ በብር ከፍላቹ ተጠቀሙ።"} {"text": "“ዛሬ 17 ቤቶችን አፅድተናል ፣ እስካሁን ከቤታችን አልወጣም!” የቤት ውስጥ ጽዳት ፈቃድ (ባለቤትነት) ባለቤት መሆንዎን ያስቡ ፣ እራስዎን ወደ 65,000 ፓውንድ ገቢ ያገኛሉ ብለው ያስቡ"} {"text": ""} {"text": "‹‹ስለ ሥራሽ ዕወቂ፡፡ ብዙ ጊዜ የማናውቀውን ነገር እንጠላዋለን፣ ወይም እንፈራዋለን፡፡ የሥራውን ጠባይ፣ የሚያስገኘውን ጥቅም፣ በዚህ ሥራ ያሳለፉ ሰዎችን ተሞክሮ፣ ለሀገርና ለወገን የሚሰጠውን ጥቅም፣ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የሚያስገኘውን ፋይዳ፣ እንደ እምነትሽ ደግሞ ያለውን መንፈሳዊ ቦታ ዕወቂው፡፡ ከዚያም ከደመወዝ ያለፈ ዓላማ ለራስሽ ስጭው፡፡ ምን እያደረግሽ ነው? የአንቺ አስተዋጽዖ ምንድን ነው? ለሕይወትሽ ምን ልምድ ታገኚበታለሽ? ከዚህ ቦታ ብትወጭ እንኳን ምን ጊዜም ልጠቀሚበት የምትችይ ምን ትምህርት ማግኘት ትችያለሽ? ምን አዲስ ዕውቀትስ ትጨምሪያለሽ? እያልሽ ለራስሽ ተጨማሪ እሴት ፍጠሪ፡፡"} {"text": "በዚያው በሰይጣን ቤት ግቢ ውስጥ በተሰራው እና ለሀገራችን በጥበብ ማሳያነት የመጀመርያው በሆነው “ሜጋ አምፊ ቴአትር” ዛሬም ድረስ በክብር የሚታወሱ የትያትር እና ሙዚቃ ሥራዎች ተመድርከውበታል። “አንቲገን”፣ “ጓደኛሞቹ”፣ “የአዛውንቶች ክበብ”፣ “አብሮ አደግ”፣ “የብሩክታዊት ስጦታ” እና “እንቁላሉ”ን የመሳሰሉ በጥበባዊ ዋጋቸው ከፍ ያሉ የመድረክ ሥራዎች ቀርበዋል።"} {"text": "ፖሊስም ሆነ የሚመለከተው አካል ግድያውን አስመልክቶ እስካሁን በይፋ የሰጡት መግለጫ የለም። እናም መልዓክኃይል ቆሞስ አባ እንቁስላሴ ማን ገደላቸው የሚለው ጉዳይ መልስ ይሻል። ጥይት ከፍተው ጉዳት ያደረሱም በህግ ሊጠየቁ ይገባል።"} {"text": "እዚ አቅሪብናዮ ዘሎና ጽሑፍ ብዛዕባ ሓደ ኤርትራዊ ሰብ ኣብ ኡጋንዳ ዝቅመጥ ኮይኑ ከቢድ ክሲ’ዩ ክትዛረበሉ ዘይትደፍርን ዘሰምብድን ‘ዩ እዚ ክንጽሕፍ ከአ ብዙሕ ተዘራሪብናሉን ሓሲብናሉን ኢና ::"} {"text": "በመጽሐፉ አንድ ንኡስ ምዕራፍ ውስጥ ስለ ..አማራ.. ስያሜ ምንነትና ይዘት፣ የሚገልጽ ክፍል አለው፡፡ አማራ በአሁን ጊዜ ለብሔር መጠሪያነት ይዋል እንጂ ከዚህ ቀደም የማኅበራዊ ተቋም መገለጫ እንደሆነ ነው የሚያስረዳው፡፡ በዶ/ር ግርማ ማብራሪያ በቤተሰብ ደረጃ ገብተው ያጠኑ አንትሮፖሎጂስቶች እንደሌሎቹ ብሌረሰቦች ብሔረሰባዊ ግንኙነት የለውም፡፡ ያላቸው ግንኙነት ማኅበራዊ ተዋረድ ነው የሚል ነገር አምጥተዋል፡፡ ከታሪክ አንፃር ሲቃኝም በዘጠነኛው መቶ ዘመን አማራ የሚባል ቦታ መኖሩ ተጠቅሷል፡፡ አሁንም አማራ ሳይንት የሚባልም አለ፡፡"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "ዓብይ አህመድ የ1966 ዓ.ም. አብዮት ከፈነዳ በኋላ ስለተወለዱ በልጅነታቸው ‹አብዮት› በሚል መጠሪያ ነበር የሚታወቁት፡፡ በርካታ ቁጥር ካለው ቤተሰብ የተገኙት ዓብይ፣ አራት ሚስቶች ላሉዋቸው አባታቸው 13ኛ ልጅ ናቸው፡፡ ዓብይ በአካባቢያቸው የተከበሩ ሽማግሌ የሆኑትና ለበሻሻ ክሊኒኮች እንዲገነቡና የስልክ አገልግሎት ይገባ ዘንድ፣ የቡና ተክል መሬታቸውን ለመስጠት ያላቅማሙት የአህመድ አባ ፊጣ ወይም አባ ደብስ አባ ፊጣ ልጅ ናቸው፡፡"} {"text": "“ወጣቱ ትውልድ በዓድዋ ላይ በደም ማኅተም የታተመውን አንድነት ጠብቆ ሀገርን የማሻገር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ዳኝነት አያሌው March 2, 2021"} {"text": "ከክፋትና ከክፉ ሰው ከአረመኔና ከቀመኛ ከመጥፎ ሥራና ሃሳብ ከአጸያፊ ተግባሮች…ወላጆች ይህን ከሚያደርጉና ከሚመክሩ ሰዎች ቢቻላችሁ ራቁ እናንተም አታድርጉ በእንደዚህ ዓይነት አስተሳሰብ የተበከሉትን አጠገባችሁ አታድርሱ ብለውም ያስጠነቅቃሉ።"} {"text": "አዳዲስ ግምገማዎች ለመማር መሠረታዊ ነው ይገናኛሉ በመስጠት ላይ ይችላሉ ይወቁ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን እና ምግብ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. አዳዲስ ግምገማዎች ቅድሚያ የታዘዘ መሠረታዊ ነገሮች እና የተለመዱ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን. በመዝናናት ነው አማርኛ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ይችላሉ በመዝናናት የውጭ ቋንቋ በቀላሉ. ነው አማርኛ ላይ አዳዲስ ቅድሚያ."} {"text": "ድሮ ከልጆች ጋር ስንጫወት ተመትተን ከመጣን ወላጆቻችን ይቆጣሉ፡፡ ‹ለምን ታለቃቅሳለህ› የሚለው የመጀመሪያ ቁጣቸው ነው፡፡ ወይ እዚያው ታግለህ አሸንፈህ መምጣት ነው፤ አለያም ደግሞ መሸነፍህን አምነህ በቀጣይ እንዴት..."} {"text": "እንኳ በአግባቡ ሳይገፋ በኑሮ ተገፍቶ፣ በአዲስ አበባና ሌሎች ክልሎች ተበታትኖ፣ ለስራ እየተሰደደና ለጉስቁልና እየተዳረገ ነው፡፡ ይሄ መጥፎ ጠባሳ የሚጥል ነው፡፡ ትናንት ደቡብ ላይ ዎላይታ ነበር በዘመናዊ ትምህርት ፈር ቀዳጁ፤ አሁን ግን ይሄ ተለውጧል፡፡ የተማረ ትውልድ እየመከነ ነው፡፡ ተማሪዎች አሁን ላይ ከገጠር ወደ ከተማ እየተሰደዱ ነው፡፡ በአውሮፓና አሜሪካ እንደተበተነው ኢትዮጵያዊ ነው፣ የዎላይታ ታዳጊዎች በየከተማው ተበትነው ያሉት፡፡ ይሄ"} {"text": "አሁን በአገሪቱ ያለው የመንግሥት አስተዳደር/አስተዳዳሪ ይህን ለማድረግ አቅሙም ሥልጣኑም የለውም። ይህን ማድረግም አይጠበቅበትም። ስለዚህ የዚህን ጉዳይ ወይም በመምህሩ ላይ የተነሳውን የግራና ቀኝ ሃሳብ በመመርመር ሊቃውንትን በማሰባሰብ ውሳኔ መስጠት ያለበት መምህሩ ተጠሪ የሆኑለት ሀገረ ስብከት ወይም ደግሞ የቤተክርስቲያናችን የበላይ አካል ቅዱስ ሲኖዶሱ ብቻ ይሆናል ማለት ነው።"} {"text": "አሳምነው ከላይ ከተጠቀሱት ሌላ እንደ የ“አፍሪካ ፕሮግራም” ያሉ ዝግጅቶችንም በራድዮ በማቅረብ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ነበር። አቶ ገብረህይወት የተባሉ የአፍሪካ ፕሮግራሞች ተከታታይ እና አድናቂ የነበሩ ሰው ከአስመራ ከተማ በ17/12/1958 ዓ.ም. በጻፉት 5 ገጽ ደብዳቤያቸው “ለክቡር አቶ አሳምነው ገ/ወልድ ታላቁ እና የማደንቅዎ የኢትዮጵያ ራድዮ ዜና አብሳሪ፤ ክቡር ሆይ! ክቡር ብዬ ስጽፍልዎ ማዕርጌ አይፈቅድልኝም ብለው አይንቀፉኝ። ከርስዎ በላይ ሥያሜ ያላቸው ክቡር እምክቡራን ናቸው። ለርስዎ ግን ክቡርነት ያንስዎታል ብዬ አላምንም” ካሉ በኋላ “በአሁኑ ጊዜ የአፍሪካ ነፃ መንግሥታት ከደቡብ አፍሪካ፣ ከሞዛምቢክ እና ከኖዴዝያ አፍሪካዊያን” ህዝቦች ጎን ተሰልፈው ዘረኝነትንና ቅኝ ገዥነትን ለማስወገድ መዝመት እንዳለባቸው ለማሳሰብ እወዳለሁ ሲሉ ደብዳቤያቸውን ይደመድማሉ።"} {"text": "የአማራ ሚዲያ ማዕከል (አሚማ) በከፍተኛ መነሳሳት የጀመረውን ህዝብን የማሳወቅ፣ የማስተማርና ወቅታዊ መረጃን የማቅረብ አገልግሎት በጥራትና በስፋት አሳድጎ ለመቀጠል፣ እንዲሁም ለወገናችን ያለው ተደራሽነት በሳትላይት ፕላትፎርም እንዲሆን ለማድረግ እቅድ ይዞ እየተንቀሳቀሰ ነው። ለዚህም መሳካት የአማራ ሚዲያ ማእከል የእርስዎን ድጋፍ ይፈልጋል። ይህን የአማራ ተቋም ለማጠንከር ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊደግፈው ይገባል ብለን እናምናለን።"} {"text": "ሶከር ኢትዮጵያ በ\"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት\" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የተቃዋሚዎች ድርሻ ህዝብን ማደራጀት ነው፡፡ ያ የተደራጀ ህዝብ ጥያቄ ለመጠየቅ እስኪበቃ ድረስ አብሮ መስራት ነው ያለባቸው፡፡ አንድ የተደራጀ መሪ የሆነ አካል፣ በሌለበት ሁኔታ በአንድ ሀገር ውስጥ ስለ ለውጥ ማሰብ አይቻልም፡፡ የጎበዝ አለቃ ሁሉ ተነስቶ፣ የዘመነ መሳፍንት ሁኔታ ውስጥ እንግባ ካልተባለ በስተቀር የተደራጁ የፖለቲካ ኃይሎች ለህዝቡ አማራጩን ማሳየት አለባቸው። አሁን ከምንግዜውም በላይ ይሄ ነው በጥልቀት መካሄድ ያለበት፡፡ ዝም ብሎ የስርአት መውደቅ ብቻ አይደለም የሚታሰበው፤ በወደቀው ቦታ ማን ነው የሚተካው የሚለው መታሰብ አለበት፡፡ ይሄን ቦታ መተካት የሚችሉት የተደራጁ ኃይሎች ናቸው። የተደራጁ ኃይሎች ደግሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ናቸው፡፡ ይህን ነው የ21ኛው መቶ ክ/ዘመን ፖለቲካ የሚፈልገው፡፡"} {"text": "የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ለሚያስተምሩት የሞራል ትምህርት ለባልንጀሮቻቸው መካከል ዋነኛ አርአያ ሆነው ኖረዋል፡፡ ይህን የመጠቀ ስነ ምግባር በሶሐቦች ስብእና ውስጥ ከቃል በፊት በተግባር አስርጸዋል፡፡"} {"text": "ትዕዛዝዎን ካላጠናቀቁ ከላይ በቀኝ-ቀኝ ጥግ ላይ የእይታ ጋሪን ጠቅ ያድርጉ ፡፡ ይህ ወደ ግዢ ጋሪዎ ያከሉዋቸውን ዕቃዎች ማስወገድ ወይም አርትዕ ማድረግ ወደሚችሉበት ወደ ጋሪ ቅርጫትዎ ይመራዎታል።"} {"text": "መናእሰይ ኤርትራ ንስደት ይውሕዝ ስለዘሎ አዋልድና ምስ መናእሰይ ተቋወምቲ ኢትዮጵያ ብፍላይ ምስ ደምሒት ሐዳረን ፍቅረን፡ የጠዓዕማ አለዋ። ሕቡእ ዓላማ ወዲ አፎም"} {"text": "“ለህፃናቱ የሚሰጠው እርዳታ አቅርቦት በዘገየ ቁጥር፣ ምግብ፣ በችጋር ለተጋለጡት ህፃናትን ለማደስ የሚያስፈልጉ አልሚ ምግቦች፣ ህክምና፣ ውሃ፣ ነዳጅና እና ሌሎችም አስፈላጊ ነገሮች እያጠሩ ወደ ከፋ ሁኔታ ያመራሉ” ብሏል ዩኒሴፍ ባወጣው መግለጫ።"} {"text": ""} {"text": "…ሶሎዱሂን ራሱ እንደ መምህር super genius ነበር፡፡ ለምሳሌ Ancient History (የጥንት ዘመናት ታሪክ) ሲያስተምረን “Gentlemen” ይለናል (ወይዘሪት ፍኖትና ሌሎች ሴቶች አብረውን እየተማሩ ነው፡፡ እሱ ግን በስነ-አእምሮ የጥንት ወንድ ስለሆነ፣ Ladies ለማለት ክብሩና ህሊናው አይፈቅድም) ከስልጣኔዎች መጀመርያው የፈርኦናዊት ግብፅ ነው ይባላል፡፡ እኔ ግን የቻይና ስልጣኔ ይቀድማል ባይ ነኝ፡፡ The Great Wall of China አስደናቂነቱ ከፒራሚዶቹ ይበልጣል ወይስ ያንሳል ብላችሁ ብትጠይቁኝ መልስ አይኖረኝም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ኣብ ቀረባ እዋን ተሓቲማ ዝወጸት መጽሓፍ ብጅግና ተጋዳላይ ተስፋይ ተኽልዝጊ: ተመኩሮ ሂወተይ ኣብ ህዝባዊት ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ዘርአስታ፡ ኣብ ኢድ ወድና ቢንያም ተስፋይ በጽሐት። ኣንበባ ድማ። ኣቀራርባ አታ መጽሓፍ ቀጥታዊ ምስክርነት ኣብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ኣብ ፖለቲካውን ብረታውን ቃልሲ ንነጻነትን ሓርነትን ህዝብና ዘተኮረት ኮይና ጅግንነትን ተበጃውነትን ኤርትራውያን ተዋጋአትን ህዝብን ኣጉሊሓ ስለ እተርኢ፡ ብዝነበረ ብጻይነት ትምስጥ፡ ብቅያታቶም ተሐጉስን ተኹርዕን፡ ብዘጋንፍ ዝነበረ ሽግራት እተስተንትን፡ ብዝተሰውኡን ዝሰንከሉን ትረኻ ድማ ተሕዝን ተጉሂ።"} {"text": "ዛሬ ህወሓትና መሰል ኃይሎች የሚያደርጉት ጥረት ህወሓትን ህወሓት መሰል በሆነ ሌላ ጨካኝ ፓርቲ መተካት ነው። በኔ ግምገማና እምነት፤ ዳግማዊ ህወሓት ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዊነት አጥፊ ነው፤ ሁሉም መረባረብ አለበት። ኢህአዴግም ቢሆን በብቸኛነት ኢትዮጵያን ዘመናዊ፤ ፍትሃዊና ዲሞክራሳዊ ለማድረግ አይችልም። ህብረ-ብሄራዊነት ማበብና ቦታውን መያዝ አለበት።"} {"text": "የቀድሞው የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ሀላፊ እና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል የነበሩት አቶ ያሬድ ዘሪሁን በቁጥጥር ስር ዋሉ – https://t.co/KT7fDGOekW pic.twitter.com/WqFIooBoDb"} {"text": "ግጭቱ እንዳዲስ ካገረሸ ወዲህ፣ የአብዲ የሕዝብ ግንኙነት ሠራተኞች የገዢው ፓርቲ የኦሮሞ ባለሥልጣናት ላይ የወቀሳ ናዳ እያወረዱባቸው ነበር። በፌስቡክ ገጻቸው የአብዲ ኢሌ የሕዝብ ግንኙነት ወኪሎች የኦሕዴድ ባለሥልጣናትን ውጭ ተቀማጭ ከሆኑ የኦሮሞ አራማጆች ጋር ግንኙነት አላቸው በማለት ከሰዋቸዋል።"} {"text": "በዚህም የተነሳ የማጣራት ሂደቱ ረጅም ጊዜ ከመውሰዱም በተጨማሪ በሂደቱ የተገኘው የማጣራት ውጤት ቦርዱ በፈለገው መንገድ ሊሆን አልቻልም፡፡ እንደአዲስ አበባ ባሉ የአስተዳደር አካላት የመስራች ፊርማን ለማጣራት ባልቻሉበት ሁኔታ ፓርቲዎች እንዳቀረቡት ትክክለኛ ፊርማ እንዲቆጥር ተደርጓል፡፡"} {"text": "በርገን ቫልቫ ሁሉም የስልጠና ልምምድ ከጫነ በኋላ ለአንድ ሰአት ያህል ዓይኖቹ ተዘርግተው መሬት ላይ ተዘርግተዋል. የአስተሳሰብ ችሎታዎን ከፍ ማድረግ እና በቃላቱ ላይ የእርሱን የማወቅ ሃላፊነት አለበት. ይህም በዓለም ላይ እጅግ በጣም የማያስደንቁ እግር ኳስ ያደርገዋል. የእሱ የማሰብ ችሎታም ለጋዜጠኞች በሚሰነዝረው እና በጥሩ ስሜታዊ ምላሽዎች ውስጥ ይታያል."} {"text": "15W 25W 48W መስመር ላይ ውሃ የማይገባ IP65 DMX RGB ወይም ቋሚ የ LWW-1 ኤልኢስት ግድግዳ ማጠቢያ. ( 15W 25W 48W መስመር ላይ ውሃ የማይገባ IP65 DMX RGB ወይም ቋሚ የ LWW-1 ኤልኢስት ግድግዳ ማጠቢያ )\t"} {"text": "በግማሽ ዓመቱ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ 208 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደሥራ መግባታቸውን የሱማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ February 24, 2021"} {"text": "GuangDong LED የተቀበረ ብርሃን 6 ደብልዩ የተቀበሏቸው መብራቶች ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ሌላውን ብዥታ ወደጎን ትተን ትንሹንና አንዱን ፣ በስማችን ዙሪያ ያለውን ያለመሆን ችግር ነጥለን ብናይ ምን ያህል በራሳችን የምናፍርና የማንተማመን መሆናችንን ለመረዳት እንችላለን።"} {"text": "ሃይማኖት እንደ ጦርነትና ሽብርተኝነት ባሉት ድርጊቶች መካፈሉ እንዲሁም በልጆች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በቸልታ መመልከቱ ጸሎተኛ የሆኑ ሰዎችም እንኳ “በአምላክ አላምንም” እንዲሉ አድርጓቸዋል።"} {"text": ""} {"text": "የአሁኑና መጪው ትውልድ 20 እና 30 ዓመታት ጫካ ውስጥ ገብቶ ሽምቅ ውጊያ ለማድረግ ጊዜም የለውም፤ ሁሉንም ነገር በቶሎ ማግኘትን ኢንተርኔቱ አለማምዶታልና ሌላውም እንዲሁ እንዲሆንለት ይፈልጋል። ስለዚህም ከጫካው የደፈጣ ጦርነት ይልቅ የከተማ ውስጥ አመፆችን ማድረግ ምርጫው ነወ። ጉዞውን ከከተማ ወደ ደደቢት፣ ከዚያም ወደ ቤተ መንግስት ሳይሆን ከመኸል ከተማ በቀጥታ ወደ ቤተ መንግስት ማድረግም መንገዱ ነው። ትውልዱ ጠመዝማዛ መንገድን አይወድም፣ ዳገት መውጣት ጋራ ሸንተረሩን ማካለል አይፈልግም..የቀጥታ መስመር ጉዞ ሕልሙ ነው..በሂሳብ የተማርነው “The shortest path” እሱም አይደል? ለዚህም ከጥቂት ዓመታት በፊት በአረቡ ዓለም የተቀጣጠለውን የከተማ አመፆችን (The Arab Spring) በምሣሌነት ማንሳት ይቻላል፡፡ ከሁለት ዓመታት በፊት በሀገራችን የተቀጣጠለው የቄሮና ፋኖ አመፆችም በጥራኝ ጫካው ሳይሆን በጥራኝ ፌስቡክ ዘመቻ የተከሰቱ ነበሩ።"} {"text": "ከ29 በላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባሣለፍነወቅ ሣምንት ህዳር 28 እና 30/2011 ዓ. ም. መጠናቀቂያ ላይ በተለያዩ የአለም ሃገራት በተካፈሉባቸው የጎዳናና የማራቶን ሩጫ ውድድሮች ላይ ድል ቀንቷቸዋል፡፡"} {"text": "በወቅቱ ባልኖርም ዛሬ ስላነበብኩት ነው፡፡ አንተ ከላይ አስተያየት የሰጠኸው ወንድም /እህት አንተ የቤተክህነት ተቆርቋሪ ሆነህ እንደዚህ የምትናገረው አንድ ጥያቄ ብቻ አንስቼ ልለፍ ለመሆኑ የማህበረ ቅዱሳንን ያህል ቤተክህነት ለወንጌል ያደረገው አስተዋጽኦ አሳየን እስኪ፤ በሚዲያ ነው፣ በመጽሐፍ፣ በመጽሄት፣በጋዜጣ ነው፣ በስብከት ነው፤ እንደው አሳፋሪ ቤተክህነት ትውልዳችን ተረክቧል፡፡ ስለዚህ ዘራፍ እያልክ ወሬህ የምታወራው ቤተክህነቱ እኮ ድምጹን የምንሰማው በማህበረ ቅዱሳን በኩል ነው፡፡ እንደው ወንድሜ እዚያ የምትሰራ ከሆነ እባክህ ለመሳደብና ለመንቀፍ አንደበትህ ከማዘዝ፤ ለወንጌል አገልግሎት የሚኖር ህሊናህን ማዘጋጀት ስትጀምር አንተ ለስድብ ያዘጋጀኸውን አንደበትህ መግራት ትጀምራለህ፡፡ አለበለዚያ አስቸጋሪ ነው፡፡ በሐይማኖት ላይ የሚኖር ትውልድ ቤተክርስቲያናችን ከቤተክህነት እስከ ምእመናን ሞልተዋታል አላጣችም፤ እርሷ ያጣቸው ለሐይማኖት የሚኖርላት ነው፡፡ ማስተዋል ይስጥህ፡፡"} {"text": "መፍትሄው አሁንም በኢትዮጵያ ቀኖና መሰረት (ስዕል አሳሳል ስርአትም የመንፈስ ዝግጅትም ስላለው ) የሚስሉ አባቶችና ወንድሞች አሉ :: በጸሎት መንፈስ ሆነው ቅዱሳት ስዕላትን ዛሬም ይስላሉ:: እነዚህን ማበረታታትና በነዚህ ሰዎች ስዕል እያሳሉ በካህን አስባርኮ ለቤተክርስቲያን በመባ መልክ መስጠት የሁሉም ዜጋ ሀላፊነት ሊሆን ይገባል ::\""} {"text": ""} {"text": "ማጨስ ክልክል ነው! ማፏጨት ክልክል ነው! መሸናት ክልክል ነው! ግድግዳው በሙሉ ተሠርቶ በክልክል የቱ ነው ትክክል?ትንሽ ግድግዳ እና ትንሽ ሃይል ባደለኝ! ‹‹መከልከል ክልክል ነው›› የሚል ትዕዛዝ አለኝ፡፡ በእውቀቱ ስዩም ‹‹ስብስብ ግጥሞች›› ይህን ወግ መፃፍ ሳስብ ትዝ ያለችኝ አጭር ግጥም…"} {"text": "በእነዚሀ ገዢዎች መካከል የነበረው ቅራኔ ጥላቻ ቂም በቀልና መቆራቆዝ ከራሳቸው አልፎ ወደ ተገዢው ሕዝብ በመውረድ መርዙ የተስፋፋ ሲሆን በረካታ ትውልድን ገድሎና ቀብሮ በመሻገር አሁን እስከ አለንበት ዘመን ድረስ ጠባሳው አልጠፋ ብሎን እየተቸገርንበት እንገኛለን፡፡ አለቀን ያለ ከዘር የተላለፈ የትቢትና የቂም በቀል መንፈስም ተጋብቶብናል፡፡"} {"text": "ሁሉየቤልጅየም እግር ኳስ ተጫዋቾችየክሮሺያ እግር ኳስ ተጫዋቾችየቼክ ሪ Republicብሊክ እግር ኳስ ተጫዋቾችየዴንማርክ እግር ኳስ ተጫዋቾችየደች እግር ኳስ ተጫዋቾችየፈረንሣይ እግር ኳስ ተጫዋቾችየጀርመን እግር ኳስ ተጫዋቾችየጣሊያን እግር ኳስ ተጫዋቾችየኖርዌይ እግር ኳስ ተጫዋቾችየፖርቹጋል እግር ኳስ ተጫዋቾችየስፔን እግር ኳስ ተጫዋቾችየስዊስ እግር ኳስ ተጫዋቾች"} {"text": "ሠፈራቸውም ለየት ነው የሚል። ጥዋት ጥዋት ቃል ከሚገልጸው በላይ ሠፈሩ ፀጥ ይላል። ከሰዓት በኋላ ደግሞ ጭርታውን አስደንግጠው ለማባረር ሠፈርተኞቹ በአስነዋሪ ቃላት ይሰዳደባሉ።"} {"text": "በተጋቡ በአምስት አመታቸው ወለዱ፤ ከዛ መደጋገም ፈልገው ነበር እምቢ አላቸው፣ ሕይወት ይኸው ናት… ድባቤም የዘሪሁንን ለልጁ የበዛ መንሰፍሰፍ ደመነፍሷ ይደግፈዋል። ገጠር የልጅነት ልጇን ክፉ ትዝታ ይመልስላታል፤ ልጇ ለጨዋታ ካጠገቧ ብር ብሎ ሄዶ የውሃ ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ መቅረቱን ህሊናዋ ውስጥ ይስልባታል። ተኝቶ አታምነውም፣ ሲበላም ሆነ ሲጠጣ ካጠገቡ አትርቅም። ለዚህ ይመስለኛል ከመቅበጥም በላይ የምታሞላቅቀው (አንዴ ምርር ብሎ ሲያለቅስባት ደረቅ ጡቷን አጉርሳው ከእንባ ታግደዋለች) ይስሃቅም ከእናቱ ከቀለሟ ይልቅ ለድባቤ የሕጻን ልቡ ያደላል። ነፃነት በገፍ ትቸረዋለች። ይስሃቅ እቃ ቢሰብር፣ ምግብ ቢደፋ፣ ያሻውን ቢቀድ፣ ግድግዳ ላይ ወላ በቀለም ወላ በእስራስ ቢቸከችክ … ወዘተ የድባቤን ጉልበት ይጭነቀው እንጂ…."} {"text": "3.እኛ አዲስአበባ “በረራ”ትባል እንደነበረ በካርታ ላይ የተሳለ፣ ብራና ላይ የተጻፈ፣ በምዕራባዊያንና ዐረብ የመካከለኛው ዘመን ምሁራን መጻሕፍት ምስክርነት ያለው ማስረጃ ስናቀርብ እነሱ አዲስአበባ ፊንፊኔ ትባል እንደነበረች ማስረጃ አያቀርቡም።ነገርግን ያልነበርች፣የሌለች፣ወደፊትም የማትፈጠር ፊንፊኔን በተረት ተረት ይነግሩናል።"} {"text": "ከዚህም አልፈው በተለያዩ ጋዜጦች ላይ በመድረክ በኩል የሚተሳሰሩትን የአንድነት ም/ሊቀመንበር /በዚህ ወቅት ሊቀመንበሩን ወክለው እየሰሩ ነው/ ግርማ ሰይፉ ፓርላማ በመግባታቸው ደጋግመው ወርፈዋቸዋል። በቅርቡ አንድ የመድረክ አመራር እንደነገሩኝ በዚህ ጉዳይ ላይ የስራ አስፈፃሚ አባላት ተሰብስበው እየተወያዩ ሳለ መራራ ጉዲና ‹‹ድንጋይ እየተወራወርን ነው›› ሲሉ የመወራረፉን የእድገት ደረጃ በገደምዳሜ ገልፀዋል፡፡ ከዚህ በተረፈ መቼም የሽግግር ወቅቱን ጨምሮ ለአራት ክፍለ ጊዜ / Term/ በፓርላማው ቋሚ ተሰላፊ የነበሩት በየነ ጴጥሮስ ‹‹ፓርላማ መግባትን›› ሲቃወሙ መስማት የተቃውሞ ስብስብ መሪዎች የሞራል ደረጃችው የት እንዳለ ያሳያል፡፡ በዚህ መልኩም በእንዲህ አይነት ፖለቲከኞች የምንሻገረው ወንዝ ሊኖር ይችላል ብሎ ማሰብ ደመናን የመጨበጥ፣ ጉምን የመዝገን ያህል ይሆንብናል።"} {"text": "ምንም የማንክደው ከላይ የተዘረዘሩትን ፀባያት ብዙዎቻችን የምንጋራቸው ናቸው እንዲህ አይነት ፅሁፎች ደግሞ አላማቸው ያሉብንን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክፍተቶች እያነሱ መወያየትና ቢያንስ ግንዛቤ አግኝተን ቀስ በቀስ እንድናስቀራቸው ነው ጥሩ ጥሩውንማ ሁሌ የምነሰማው ነው ለዚህም ይመስለኛል በአሁኑ ጊዜ ብዙ ሶዎች ጸለምተኝነትን የሚያስወግዱ ጽሁፎችን እያነበቡ ያሉት ዲያቆን ግን እንዲህ አይነት ጽሁፎችን ስታዎጣ እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ሳናውቃቸው የተጣበቁብንን በራስ ያለመተማመን የፀለምተኝነት የድብቅነትና የጠርጣራነት ባህርያቶቻችን የምናርቅባቸው መንፈሳዊና ስጋዊ ጥበቦችን ከመጽሃፍ ቅዱስም ከሳኮሎጅ መፅሃፍቶችም እያጣቀስክ ብታወጋን ጥሩ ነው በተረፈ በርታ"} {"text": "(ንዝኽሪ እሱራት ጋዜጠኛታትናን ጋዜጣታትን) መለኸት ብሩህ ተስፋ መቓልሕ መኣዲ ዘተ ትምህር ተብልሕ ፈልፋሊት ሓሳባት ከም ማይ ጃሕጃሕ ማቴዎስ ዳዊት ሰላምይንገስ ተሓሊኾም ብሞቑሕ ብመግረፍቲ ይነብዑ ዝርንዛሕ እዚ ለይት..."} {"text": "ብምኽንያት ቀጻልናት ዋሕዚ ጠለብ ሓለዋ ዝደልዩ ስደተኛታት ኣብ ውሽጢ ሕብረት ኣውሮፓ ፣ኣብ ዓመተ 2015 ክልተ ናይ ውሽጣዊ ዳግመ ሰፈራ ስምምዓት ተበጺሑ።ኣውሮፓዊ ሕብረት ኣብ ግንቦት 2015 መደብ ናይ ውሽጣዊ ዳግመ ሰፈራ ናይ 40000 ሰባት ካብ ኢጣልያን ግሪክን ኣብ ስምምዕ ተበጺሑ።ስዒቡ ድማ ጠለብ ሓለዋ ኣብ መስከረም 2015 ዘቅረቡ 120000 ሰባት ተወሳኺ ናይ ዳግመ ሰፈራ መደብ ሓንጺጹ።ብመሰረት እቲ ዝሓለፈ ለበዋትት ብጠቅላላ 160000 ሰባት ካብ ግሪክ ፣ኢጣልያ፣ከመእውን ሃንጋሪያ ተቀባልነት ኣብ ውሽጢ 2 ዓመት ብዝተፈላዩ ናይ ኣውሮፓ ሕብረት ሃገራት ክረኽቡ ኢዮም።እንተኾነ ግን ነቲ ለበዋ ሲዒቡ ሃንጋርያ ኣብ መደብ ውሽጣዊ ዳግመ ሰፈራ ዘይተስተፍነታ ኣፍሊጣ።ስለዝኾነ ድማ አቲ መደብ ካብ ኢጣልያን ግሪክን ይካየድ ኣሎ።"} {"text": "√√√ ••• ምንም እንኳ መሪያችን ኮሎኔል መንግስቱ ኃ/ማርያም ከፊታችን ሃገር ሊያጠፋ ታላቅ እቅድ አንግቦ እየገሰገሰ ያለ ከአንበጣ መንጋ የበዛ ሰራዊት እየመጣ እንዳለ ደጋግሞ ቢያስታውቀንም ከላይ በተጠቀሱት ጥቂት ምክንያቶች የተነሳ ህዝባችን ህወሓትንና ሻቢያን ለመዋጋት ወኔው ፈፅሞ ጠፍቶ ነበረ ።"} {"text": "ምስቲ ኣብ መወዳእታ 1990ታት እተሰርሐ ናይ ስቨያላንድ መገዲባቡር እታ ከተማ ቅልጡፍ ዝኾነ ምስ ስቶክሆልም ዘራኽብ ኣገልግሎት ረኺባ። ክሳዕ ስቶክሆልም ሓደ ሰዓት እዩ ዚወስድ ስለዚ በጺሕካ ኪምለስ ይከኣል እዩ። ኣብቲ ከባቢ ዝሰፍሐ ናይ ኣባይቲ ዕዳጋ ኣሎ ከምኡውን ክኢላውነት ንምምልማል ዝበለጸ ዕድል ኣሎ።"} {"text": "GuangDong የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን 26 ዋ 48 ወራታ የ LED ውሃ ጎርፍ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "በመላው አለም የሚገኙ መንግስታት፣ ኩባንያዎችና ግለሰቦች ባለፈው የፈረንጆች አመት 24 ትሪሊዮን ዶላር መበደራቸውንና አለማቀፉ አጠቃላይ ብድር በአመቱ መጨረሻ 281 ትሪሊዮን ዶላር መድረሱን ብሉምበርግ ከሰሞኑ ባወጣው ዘገባ አስነብቧል፡፡ኢንስቲቲዩት ኦፍ ኢንተርናሽናል ፋይናንስ የተባለው አለማቀፍ ተቋም ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፤ 281 ትሪሊዮን…\t"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "በጋራ በጠቀሚያ መጸዳጃ ቤቶችን እና በብዛት የሚነኩ ቦታዎችን በደንብ ማጽዳት፤ እና ከተቻለ የጋራ መገልገያ እና በብዛት የሚነኩ ዕቃዎችን የሚቆጣጠር፡፡ አንድ ሰዉ መመደብ እንደ በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል፣ በብዛት የሚነኩ ዕቃዎች የሚላችዉ፡ ስልኮችን፤የቴሌቪዥን መቆጣጠሪያ፤ እንግዳ መቀበያዎች ፤ የጠሬጴዛ የላይኛዉ ክፍል፤ የበር እጀታዎች፣ የባኞ ቤት ዕቃዎች፤ የመጸዳጃ ቤቶች እና የመኝታ ክፍል ጠረጴዛዎች ናቸዉ፡፡"} {"text": "የማሸጊያ እና የመመገቢያ መሳሪያዎች-አነስተኛ ቦርሳ እና ቶን ቦርሳ ያልታሸገ መሳሪያ ያካተተ ሲሆን ወደ ግማሽ-አውቶማቲክ እና አውቶማቲክ ዓይነት ሊከፈል ይችላል ፡፡"} {"text": "ኩባንያው “አንድ ቤልት እና አንድ ጎድ” የልማት ስትራቴጂን በጥልቀት በመለማመድ ምርቶቹ ወደ ግብፅ ፣ ስፔን ፣ ካዛክስታን ፣ ደቡብ ኮሪያ ፣ ኬንያ ፣ ማሌዢያ ፣ አሜሪካ ፣ ባንግላዴሽ ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ ሳውዲ አረቢያ ፣ ቱርክ ፣ ሲንጋፖር ፣ ኢራቅ ፣ ህንድ ፣ ጀርመን እና ሌሎች ሀገሮች እና ክልሎች የመንገድ ላይ ምልክት ማድረጊያ ማሽኑ ከፍተኛውን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ቦታ መያዙን ለማረጋገጥ እና ከውጭ የሚመጣውን መተካት በተሳካ ሁኔታ ለመገንዘብ ኩባንያው ከአሜሪካ ግራኮ ኢንኮ ጋር የረጅም ጊዜ እና የተረጋጋ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ከዓለም ጋር በተከታታይ ለመምጠጥ ተችሏል ፡፡ ."} {"text": "ስልጠናው ሁለት ዘርፎችን ያካተተ ሲሆን አንደኛው ዘርፍ በፐርፎርማንስ ላይ ያተኮረ ነው፤ በውስጡም የፐርፎርማንስ ርዕሰ ጉዳዩን፣ አላማውን፣ አስፈላጊነቱን እና ቅደም ተከተሉን በዝርዝር ተካቷል፡፡"} {"text": ""} {"text": "በጸሎት ፈጣሪ ፊት ከመፈለግ ጐን ለጐን በምድር ላይ እንድናደርገው የተሰጠንን ኀላፊነት ለመወጣት መታዘዝ አለብን። የቍጣ ትረካዎች ይለዝቡ፤ “ልክ እናስገባዋለን” ፎካሪዎች አደብ ይግዙ፤ ሰይፍ ወደ ሰገባው ይመለስ፤ ሰደፍ ወደ ድኾች ሰርን አይጣደፍ፤ ምላስም ይሰብሰብ፤ ሰው የመኾን ክብርና አስተዋይነት ይታይብን፤ ንግግራችን ደርዝ ይኑረው። ሽማግሌዎች ይነሡ።"} {"text": "ላለፉት 10 ቀናት ደብዛው ጠፍቶ የሰነበተው እና በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በዝዋይ ማረሚያ ቤት እንዳገኙት ቤተሰቦቹ አስታወቁ፡፡ ቤተሰቦቹ “ተመስገን ዝዋይ የለንም ተብለናል” ሲሉ አቤቱቻቸውን ለተለያዩ አካላት ሲያቀርቡ ሰንብተዋል፡፡ ዛሬ ለጥቂት ደቂቃዎች ተመስገንን መመልከት እንደቻሉና ጤንነቱ መቃወሱን ተናግረዋል፡፡"} {"text": "ኩባንያው \"ታማኝነት፣ጥራትና ቅልጥፍናን \"መርሁ በማድረግ በዋነኛነት በመንገድና በድልድይ ግንባታ እንዲሁም በህንጻ ስራዎች የተሰማራ ሲሆን የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎችንም የማከራየት አገልግሎት ይሰጣል፡፡"} {"text": "በድርጅቱ ዘገባ መሠረት መተላለፊያ አጥተው መጠለያ ፍለጋ ግሪክ ላይ የሚገኙት ከመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ፈልሰው የመጡ ስደተኞች ቁጥር ሃያ አራት ሺህ ደርሷል።"} {"text": "በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በገንዳ ውሃ ከተማ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በትላንትናው ዕለት በከፈቱት ተኩስ ዘጠኝ ሰዎች መሞታቸው እና 15 መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች ገለጹ።"} {"text": "ዓለም ከ50 ዓመታት በኋላ እንዴት ትሆን?..ይሄ ገሎበላይዜሽን (Globalization) አሁን የምናውቃትን ዓለም የፈጠረውን የዘር፣ የቋንቋ፣ የባህልና ምናልባትም የቀለም ልዩነቶች እያደበዘዛቸው ነው፡፡ በአንጻሩም የአንድ ዓለም…የአንድ ህዝብ…የአንድ ባህል ፍልስፍና እየጠነከረና እየደመቀ ነው፡፡ ይኼም በየቀኑ…"} {"text": "በድር ጣቢያው ውስጥ በሚጓዙበት ጊዜ ይህ ድር ጣቢያ ተሞክሮዎን ለማሻሻል ኩኪዎችን ይጠቀማል። ከእነዚህ ውስጥ አስፈላጊ ሆነው የተመደቡት ኩኪዎች ለድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራት አስፈላጊ ስለሆኑ በአሳሽዎ ላይ ይቀመጣሉ ፡፡ እንዲሁም ይህንን ድር ጣቢያ እንዴት እንደሚጠቀሙ ለመተንተን እና ለመረዳት የሚረዱንን የሶስተኛ ወገን ኩኪዎችን እንጠቀማለን ፡፡ እነዚህ ኩኪዎች በአሳሽዎ ውስጥ የሚቀመጡት በእርስዎ ፈቃድ ብቻ ነው ፡፡ እንዲሁም ከእነዚህ ኩኪዎች የመውጣት አማራጭ አለዎት ፡፡ ግን ከእነዚህ ኩኪዎች ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ ማውጣት በአሰሳ ተሞክሮዎ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።"} {"text": "በከተማው በአብዮት ፍሬ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚገኝ የማገዶ እንጨት በሀሰተኛ የብር ኖት ለመገበያየት ሲሞክር በሕብረተሰብ ጥቆማ ቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግረዋል።"} {"text": "ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በጎንደር ክፍለ ሀገር፣ በደብረ ታቦር አውራጃ በፋርጣ ወረዳ ልዩ ስሟ መገንታ ቍስቋም በተባለች ደብር፣ ከቄስ ወርቅነህ ትኩ እና ከወይዘሮ አንጓች አታሌ በ1916 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡"} {"text": "ጋዜጠኞች እንዲሰረዝ የሚፈልጉት ሌላ ህግ ካቢኔ ስላደረገው ስብሰባ ከ 25 አመታት ባነሱ ጊዜያት ውስጥ መዘገብ ወንጀል የሚያደርገው የኦፊሴላዊ ሚስጢር ህግ የተባለው ነው። ከአራት አመታት በፊት ስለታተመ ዘገባ የስም ማጥፋት ህጉን በሚመለከት የፕረዚዳንት ሮበርት ሙጋቤን መንግስት ከከሰሱት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ነካባ ማትሻዚ (Nkaba Matshazi) የተባለው የንውስ ዴይ (The News Day) የግል ጋዜጣ አዘጋጅ ነው። አሁንም ቢሆን በጋዜጠኞች ላይ የስም ማጥፋት ክስ ሊቀርብ ስለሚችል ጋዜጠኞች መጠንቀቅ እንዳለባቸው አውስቷል።"} {"text": ""} {"text": "ታቦታት ከአንድ በላይ ሆነው ወደ ከተራው ስለሚሄዱ እግዚአብሔር አምላክ ለነብዩ ሙሴ “የታቦት መኖር ከእናንተ ጋር የመኖሬ ምልክት ነው” ዘፀ 25÷1 እንዳለው ታቦተ ሕጉን ተሸክመው ዮርዳኖስን እንደ ተሻገሩት ካህናተ ኦሪት፤ ካህናቱ የማይለወጠውን ታቦተ ሕጉን በራሳቸው ተሸክመው የብሉዩን ሥርዓት ከሐዲስ ኪዳን ጋር አንድ አድርገው የሐዲስ ኪዳን መሠረት ኢየሱስ ክርስቶስን እያሰቡ፤ ካህናተ ሐዲስም ወደ ከተራ (ዮርዳኖስ) ይጓዛሉ፡፡ ሊቃውንቱም እንዲሁ ለበዓሉ የሚስማማውን ቃለ እግዚአብሔር እያደረሱ እንደሚያድሩ ሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ ያስረዳሉ"} {"text": "ሦስተኞቹ ደግሞ ፣ ‹‹የለም፣ ይህች ቤተ ክርስቲያን የራሷ የኾነ በጣም ብዙ ጠንካራ ነገሮች አሏት፡፡ በዶግማ፣ በቀኖና፣ በትውፊት፣ በቅርስ፣ በባህል ሀብታም ነች፡፡ በዓለም ላይ የጠፉ ቅርሶችን ጠብቃና ተከባክባ የቆየች ናት፡፡ የዓለም የባህል ሙዝየም ናት. . .›› ብለው የሚያምኑ፣ የሚሟገቱላትም ናቸው፡፡"} {"text": "ቀደም ሲል በአመለካከትና በእምነት ግልጽ ስሕተት፣በሕይወት ዓለማ ግንዛቤና አካሄድ ግልጽ ስሕተት፣በወግና ልማድ ግልጽ ስሕተት፣የሥርዓትና የስነምግባር ግልጽ ስሕተት፣በማህበረሰብና በሞራላዊ ጉዳዮችም ግልጽ ስሕተት . . በሁሉም መስክ ግልጽ ስሕተትና ጥመት ውስጥ ነበሩ።"} {"text": "ለእኔ ዕውቀት ፣ ስለ ትራክተር ውሃ ዶፒንግ በአገር አቀፍ ደረጃ የተላለፈ ዘገባ ይህ ነው. በቃለ-መጠይቅ አድራጊው እኔ እንደገለፅኩት ለጥቂት ጊዜ የስርዓቱን አፈፃፀም ተገቢ ያደርገዋል ይህን ገጽ፣ ወይዘሮ ዴቪድ እና የትራክተር 22 ገበሬ ናቸው “ፈጣሪዎች”… ይህ ደግሞ እ.ኤ.አ. በ 2000!"} {"text": "የኢትዮጵያውያን የሕንፃ ጥበብ አሻራ፡ አ-ኣለፍ መጀመሪያ ኣለፍ -ኣ- ወይም አልፋ የመጀመሪያው ፊደል ነው። የፊደል ተራ በጥንታውያን ልሳናት ሲገለጽ በግእዝ -አ- በ- …..."} {"text": ""} {"text": "ህብረተሰቡም ለኮቪድ መከላከያ የሚሆኑ ቁሳቁሶችን እርስ በእርስ ስጦታ በመሰጣጠት እና በመካፈል በዓሉን በሰላም እና በጤና እንዲያከብርም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።"} {"text": "ኦክቶበር 5 ቀን 2013 ማምሻውን በትግራይ ማይኒ ወረዳ “ማይ ዓይኒ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የተቀሰቀሰው ረብሻ ሲነሳ ስደተኞቹ ያሰሙት ቅሬታ “በወታደሮች አንተዳደርም፣ የካምፑ ሰራተኞች በሙሉ ኢትዮጵያዊ ናቸው፣ የደህንነት ሰራተኞች ሊያስተዳድሩን አይገባም …” የሚሉ ሲሆኑ የጥያቄያቸው መደምደሚያ “በስደተኞች ድርጅት (UNHCR) ሰራተኞች እንተዳደር” የሚል ነው።"} {"text": "More in this category: « ድምፃዊ ጐሳዬ ተስፋዬ መገናኛ ብዙሃንን እከሳለሁ አለ “ሃይማኖቴን አልቀየርኩም” ብሏል\tየአፍሪካ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የታሰሩ ሙስሊሞችን ክስ ተቀበለ »"} {"text": "በኢትዮጵያ ላይ ለመገመት በሚያዳግት ደረጃ ተነስተውባታል።ምክንያቱ ካልቀጨናት በስተቀር ለጥቁር ህዝቦች አርዓያ ትሆናለች የሚል ስጋት ነው - ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ዛሬ ያደረጉት ሙሉ ንግግር ይመልከቱ።"} {"text": "የሃይማኖት መካነ ድሮችም ልክ እንደ ፖለቲካ ድርጅት ልሳኖች በባህሪያቸው የሚደግፉትን አቋም ብቻ የሚያራምዱላቸውን ጸሐፍትና ጽሑፍ ያስተናግዳሉ እንጂ ተቃውሞ ይዘው ወይም በገለልተኝነት የሚመጡ ሃሳቦችን ለማስተናገድ ዝግጁዎች አይደሉም። ድፍረቱም ይጎላቸዋል። ስለዚህ በመላው ዓለም ባሉ ኢትዮጵያውያንና አበሾች ዘንድ በመጎብኘትና በአሳታፊነት ግንባር ቀደም በሆነው ኢትዮ-ሚዲያ ዶት ኮም እንዲሁም በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ተደማጭነትንና ተነባቢነትን ባገኘው የጎልጉል ድረ ገፅ ጋዜጣ ይህ ጽሑፍ መውጣቱ የተለያዩ ሃሳቦችን ለማስተናገድና መላውን አበሻ ለመድረስ ተገቢ ድልድዮች ናቸው ብሎ በማመን ጸሐፊው ይህን ጽሑፍ ወደነዚህ ሚዲያዎች ብቻ ልኳል።"} {"text": "ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ"} {"text": "ጥሩ የፍጥነት ባህሪዎች ፣ ወጪ ቆጣቢነት እና ተግባራዊነት ቀላልነት በተለያዩ የአሠራር ሁኔታዎች ጭስ ማውጫ ፣ በከፊል-ቀጣይ እና ቀጣይነት በጣም ታዋቂ ከሆኑ ማቅለሚያዎች አንዱ ያደርገዋል ፡፡ በተጨማሪም በተለምዶ ፣ በሉኮ እና በሟሟ ቅፅ የተውጣጡ የተለያዩ ዓይነቶች ምርጫ የዚህ ቀጣይ የቀለም ክፍል ቀጣይነት እንዲኖር እና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንዲሄድ አስተዋፅዖ የሚያደርጉ ዋና ዋና ነገሮች ናቸው ፡፡"} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር ነገ ጧት በብሔራዊ ትያትር ስቱዲዮ አዳራሽ የአመራር አባላት እንደሚመርጥ አሳወቀ፡፡ በደራሲ የምወድሽ በቀለ ፕሬዚዳንትነት የሚመራው የአሁኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አመራር ለሁለተኛ ጊዜ መወዳደር እንደሚችልና የተጓደሉ አመራሮችን ለመምረጥም መታቀዱን ከማህበሩ የተገኘው መግለጫ ያስረዳል፡፡ ከምርጫው ሌላ መደበኛ የኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚኖርም ማወቅ ተችሏል፡፡"} {"text": "እኛ የቻይና ትልቁ የባለሙያ አምራች እና የራስ-ተኮር ኮንቬክስ መስመር የመንገድ ምልክት ማድረጊያ ማሽኖች ፋብሪካዎች ነን ፡፡ በአለምአቀፍ ጉዳይ አኃዛዊ መረጃዎች መሠረት የትራፊክ አደጋ ምልክቶች ከፀደቁ ፣ የጉዳት እና የኢኮኖሚ ኪሳራ በእጅጉ ከቀነሰ በኋላ የትራፊክ አደጋዎች ከ 30% በላይ ይቀነሳሉ ፡፡ በዚህ ምክንያት ባለሙያዎቹ የዚህ ዓይነቱን የማርክ መስመር ለትራፊክ ደህንነት መደበኛ መስመር እንዲጠቀሙ ይግባኝ ይላሉ ፡፡"} {"text": "ክልተ ወለዶታት ሶማልያ ብዛዕባ መፃኢ ህይወት ተስፋ ዘይብሎም‘ዮም ዝበሉ ኣንቶንዮ ጉተረዝ፣ኣብ ካልእ ዞባታት ተመሳሳሊ ቅልውላው ክፍጠር ከሎ፣ፀገም ሶማልያ ክርሳዕ ከምዝኽእል‘ውን ጠቂሶም።"} {"text": "ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ: አንድም የገዳ ኦሮሞ ልዩ ኃይል በትግራይ አልሞተም እስከአሁን ድረስ የትላንቱ ተዋህዶ የዛሬው ተከፋፍሎ እርስ በእራሱ ሲጫረስ ም..."} {"text": "ተለይተው የቀረበ ቻይና ጓንግዶንግ መሪን ከፍ ያለ ጀልባ 15W 25W 48W ዘይቤ የማይገባ የውሃ መጥለቅለቅ ጎርፍ አምራቾች እና እዚህ የተዘረዘሩት ከካርናር ብርሃን ጋር ነው."} {"text": "ጠየቀኝ…(በጣም ሳቅ)…ሙሉአለም ስለው…ሊገባው አልቻለም…አስሬ…“What”…እያለ ይጠይቀኛል…መጨረሻ ላይ በእንግሊዝኛ ተርጉሜው ነግሬው…ለምን አልፋታውም…አልኩና ስሜ ሙሉአለም ነው ለማለት MY"} {"text": "ባለፉት 31 ዓመታት የዛሬ ሠላሳ አንድ ዓመት ማን በጭንቅላት በገጫት ኳስ ለአፍሪካ ዋንጫ እንዳለፍን ስንተርክ ሰነበትን፡፡ ለመሆኑ ቀጣዩን የአፍሪካ ዋንጫስ? ‹ሳላዲን ሰይድና አዳነ ግርማ እንዲህና እንዲያ አድርገው ባገቡት ግብ ነበር ያለፍነው› እያልን ለምን ያህል ዓመት ይሆን የምንተርከው?"} {"text": "እቲ ደራሲ ናብ ማእከል ድርሰቱ ክኣቱ ምውሳኑ ኣዝዩ ከቢድ ዋጋ ከም ዘኽፍሎ ኣጸቢቑ ፈሊጡ ነበረ። ዘገም እንዳበለ ድማ ነቲ ናይ ስቓይ ገጻት ህይወቱ ምጽሓፍ ቀጸለ። ነቲ መጽሓፍ ደው ከብሎ ይኽእል ነይሩ፡ ከመይሲ ንሱውን ከምቶም ካልኦት ኣዳም ምርጫ ስለ ዝነበሮ፡ ግን ከኣ እቲ ፈጣሪ ክፈጥር ኣለዎ እቲ ጸሓፊ ድማ ክጽሕፍ ኣለዎ፡ እቲ መፍቀሪ ድማ ከፍቅር ኣለዎ። ስለዚ ንሱ ህይወት መረጸ፡ እቲ ዝመረጾ ህይወት ንዕኡ ናይ ሞት ሓላፍነት እኳ ዘሰክም ክንሱ፡ እቶም ካልኦትውን ከምቲ ናቱ ህይወት ከም ዝመርጹ ተስፋ ብምግባር ነቲ ውሳኔ ወሰዶ።"} {"text": "በዓላቱ ዛሬ ዛሬ ታላላቅ የሙዚቃ ድግሶች የሚዘጋጅባቸው መድረኮች ሆነዋል። ከበዓላቱ ስምና ተግባር በተቃራኒ ለዓለማዊ አገልግሎት ሲውሉ ለምን ባይ ጠያቂ የለባቸውም። ከቤተ ክርስቲያን ውጪ በሆኑ ሰዎች በገበያ የተጀመረው በዓል ተኮር ትዕይንት ወደ ኮንሰርትነት (የሙዚቃ ድግስነት) ሲቀየር ለምን የሚል ጠያቂ ሊኖር ይገባል። በዓላቱ የሚከበሩበት የራሳቸው የትመጣና አስተምህሮ እንዳላቸው ገልጦ ፊት ለፊት ማስተማር አስፈላጊ ነው። በሙዚቃና በዳንኪራ የታጀቡ የቤተ ክርስቲያንንመ አስተምህሮ በሚያጠለሹ መድረኮች ላይም ባለመገኘት ወይም ባለመታደም ክብሯን ማስጠበቅ ከቤተ ክርስቲያን ልጆች ይጠበቃል።"} {"text": "\"The fierce urgency of now” በ1963 በአሜሪካ የሰብአዊ መብቶችን መከበር በተመለከተ ማርቲን ሉተር ኪንግ ያነሣው ሐሳብ ነበር፡፡ ነገሮችን ይዋሉ ይደሩ ሳይሉ አሁን የማደረግ አንገብጋቢነት፡፡..."} {"text": ""} {"text": "በዞኑ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችም ከሌላው ጊዜ በተለየ ጥራታቸውን ጠብቀው እየተሠሩ በመሆናቸው የወጣቱንና የሕዝቡን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ የሚያበረክቱ እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡"} {"text": "አዋጅ ቁጥር 251/2001 የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ለማጠናከርና ስልጣንና ተግባሩን ለመዘርዘር የወጣ አዋጅ ነው። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ የተቋቋመ የመንግሥት አካል ሆኖ እያለ፤ አዋጅ በማውጣት ምክር ቤቱን ማጠናከር ለምን አስፈለገ። ምክር ቤቱ ሊኖረው የሚገባ ጥንካሬ በሕገ መንግሥቱ በተሰጡት ስልጣኖች ይወሰናል። በሕገ መንግሥቱ ከተደነገጉት ስልጣኖች ተጨማሪ ስልጣን በመስጠት ምክር ቤቱን ማጠናከር ወይም በሕገ መንግሥቱ ከተደነገጉት ስልጣኖች አንዳንዶቹን በመቀነስ ምክር ቤቱን ማዳከም ሕገ መንግሥታዊ አይደለም። ለመሆኑ ማጠናከርና መዘርዘርስ ለምን አስፈለገ?"} {"text": "በግማሽ ዓመቱ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ 208 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደሥራ መግባታቸውን የሱማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ February 24, 2021"} {"text": "ሀ) ዳርጋ ንሰሙናት ዝኣክል ፕረሲደንት ኢሳያስ ሞይቱ ኣብ ዝበልናሉ እዋን ዝተራእየ ሃዋህው፡ ኣብ ክንዲ ናይ ለውጢ ተስፋ ዝቛምት፡ ብዝያዳ ኢሳያስ ብምማቱ ዝሻቐል ዝመስል ኩነታት’ዩ ሕምፍሽፍሽ ዝብል ዝመስል ዝነበረ ከም ትዕዝብተይ። እዚ ክብል እንከለኹ ግን ድሕሪ ኢሳያስ ኤርትራ እታይኮን ትመስልትኸውን ንምባል’ምበር፡ ንሱ እንተዘየለ ኤርትራ የላን ዝብል ቄናን ናይ በለጽን ራዕድን ፕሮፓጋንዳ ክብትኒ’ለ’ይኮንኩን።"} {"text": "ይህ አባ ገዳ የሚባል አላዋቂ የኦሮሞ ቡድን ሁሌም ሕዝብ እንዳስገረመ ነው ። ልብ በሉ የኢትዮጵያ መንግስት ወንጀለኞች ለመያዝ በትግሬ ጦር ወግቶ መላ ኢትዮጵያን ትህነግ ከሚባል ካንሰር ገላገለን ።"} {"text": "“ሀገርን ያኮራን፣ ስሟን ያስጠራን ሳይሆን አዋርደን የመጣን ይመስል ሹልክ ብለን ወጥተን ሹልክ ብለን ነው የምንገባው… ይሄ በጣም ያማል” ኢንተ.ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ"} {"text": "እምበኣርከስ ኡኹላት ዝኾኑ ኣካላት ሽግር ዓቕሚ ሰብ ስለ ዘለዉና፡ ንሕናስ ኣካላት ፍታሕ፡ ኣባላት ፍትሒ፡ ንኽንከውን ካብትማሊ ሎሚ ካብ ሎሚ ሕጂ ክንውስን ይግባእ፡፡"} {"text": ""} {"text": "አንዳንድ መሥሪያ ቤት ስትሄዱስ የዘመድ ቄስ አይናፍቃችሁም፡፡ ትልቁንም ትንሹንም፣ ወጣቱንም፣ ሽማግሌውንም «ምን ፈልገህ/ሺ ነው» የሚል ጥበቃ አሁን እርሱ ከኢትዮጵያውያን ማኅፀን የወጣ ነው? አንቱታውን የት አድርሶት ይሆን? «ዱርዬ» የሚባሉት ወገኖች እንኳን ይህንን ባህል አይረሱትም፡፡ «ማዘር/ፋዘር» ቢሉም አንቱታን አልተውም፡፡"} {"text": ""} {"text": "ጽ/ቤቱ በመንግሥትና በዲያስፖራው ተአማኒነት እንዲኖረውና ሙሉ ተቀባይነት እንዲያገኝ ከተፈለገ መንግሥት ፖሊሲ ከማውጣትና ለጽ/ቤቱ በጀት ከመመደብ ውጭ በጽሕፈት ቤቱ የዕለት ተዕለት ሥራ በቀጥታ ጣልቃ ሳይገባ (at arm’s length ቢሆን)፡ ጽ/ቤቱ ከመንግሥት የሚመደቡና ከዲያስፖራው የሚወከሉ ሰዎች በመተባበር እንዲያካሂዱት ተደርጎ ቢዋቀርና በአገርና ውስጥና በውጭ እንዳስፈላጊነቱ ቅርንጫፎች ቢኖሩት፡ በመንግሥትም ሆነ በዲያስፖራው ተቀባይነትና ተአማኒነት ሊያገኝ ይችላል።"} {"text": "ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የኀዘን ቦታ ላይ ‹‹ሞት ታላቅ መጽሐፍ ነው፤ ነገርግን የሚያነበው የለም›› እንዳሉት ከሰሞኑ ሁኔታ የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፣ ሌሎቻችንስ ምን እንማራለን? R. I. P"} {"text": "ቪን ይህንን ቀላል የጆሮ ጌጥ በሞላ ይለብሳል የተሳሳተ ልብ ወለዶች. የጆሮ ጉትቻ ቪን ከእናቷ ያላት ብቸኛ መታሰቢያ ነው ፡፡ በምስማር ላይ ያለው ጥፍር በመጽሐፎቹ ውስጥ በብር የተለበጠ የነሐስ ጉትቻ ነው ፣ ግን የእኛ ስሪት ምቹ ለሆነ ልብስ ጠንካራ ብር ብር ነው ፡፡ ጉትቻዎች የሆፕ ቅጥ ናቸው ፣ ነገር ግን ምስማሮቹ በጆሮዎ ጆሮዎችዎ ውስጥ ያልፋሉ ፡፡"} {"text": "በዚህ የከተማው ክፍል በቃ ተሰብስቦ በተጫነው በዚህ የከተማው ክፍል ውስጥ ትንሽ የጭነት መንገድ ነው. መታጠፊያ እና ጥሩ የሸራ መምረጥ በርካታ እውነተኛ አልለሎች አሉ. የታይላ ፏፏቴ እና የዩኒም ሳላትን ጨምሮ የታይለ ምግብ ምግቦችን በባለ አውሮፕላን ማደያ ቁሳቁስ አነስተኛ ዝርዝር ውስጥ አንጠልጥሏል."} {"text": "ቀላል አጠቃቀም: የመካከለኛ ውስብስብነት ደረጃ ያለው መድረክ የተለመዱ የንግድ ሥራዎችን ለማስተዳደር አነስተኛ ጊዜ እና ጥረት ለማሳለፍ ያስችለዋል። በምትኩ ፣ ራስዎን መወሰን እና ንግድዎን ለማሳደግ ሰፊ እድል ማግኘት ይችላሉ ፡፡"} {"text": "ኣብ ትሕቲ ዕቑር ክ/ሰ 53 ዝመሓደራ ብርክት ዝበላ ብርጌዳት ኣለዋ እዚን ብርጌዳት ካብ ካልኦት ብዝተፈልያ ክፍላተ ሰራዊት ተወዲበን ኣለዋ፡፡ ንኣብነት ዓዲ ዃላ ዝማእከሉ 1ይ ክ/ሰራዊት፡ ማይ ምነ ዝማእከሉ 2ይ ክ/ሰራዊት፡ መንደፈራ ዝማእከሉ 4ይ ክ/ሰራዊት፡ ዱባሩባ ዝማእከሉ 3ይ ክ/ሰራዊት ተባሂሉ ተወዲቡ ኣሎ፡፡"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር\t"} {"text": "በእኛ እና በምዕራብ ሶማሊ ነፃ አውጪ ግንባር በሚባል ድርጅት መካከል የተፈጠረ ችግር የለም። ምክንያቱም በዚህ ስም እኛ የምናውቀው ድርጅት የለም። ከሌለ ድርጅት ጋር ደግሞ ልንጋጭ አንችልም።"} {"text": ""} {"text": "ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብሱን ሊቀይር መኾኑንና አዳዲስ የፖሊስ ዘርፎችን ወደ ሥራ ሊያስገባ መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አስታወቁ።"} {"text": "ሆኖም ከፍተኛው የኬንያ ፍርድ ቤት ዳኛ ቻቻ መዊታ በዛሬው ችሎት፣ መንግሥት ጣቢያዎቹ ላይ ያስተላለፈውን ዕገዳ እንዲያነሳ አዘው፣ እንዲዘጉ የተላለፈባቸው ጉዳይ በፍ/ቤት እስኪታይ ድረስም፣ መንግሥቱ በመገናኛ ብዙኃን ሥራ ላይ ጣልቃ እንዳይገባ ወስኗል።"} {"text": "አፈሩን የስፖንጅ ፍራሽ ያድርግለትና አቶ አሰፋ ጫቦ ስለፕሬዚዳንት ግርማ ሹመት ሲተች” ወያኔ ያልጋ ቁራኛ ኦሮሞ ባሻንጉሊትነት አስቀምጦ….” ብሎ ፃፈ:: የታሪክ ምፀት ሆኖ አሰፋ ያልጋ ቁራኛ ብሎ ከፈረጃቸው ሽማግሌ ቀድሞ ሞተ::"} {"text": "ሰብ መዚ ናይ ዑቅባ ሕቶኻ ይምርምሩ። እቲ መስርሕ ኣስታት 6 ወርሒ ይወስድ፣ ኣብ ክውንነት ግን ክሳብ ክልተ ዓመት ክወስድ ይኽእል(ብመደብ ዳግመ ሰፈራን ውሽጣዊ ዳግመ ሰፈራን ዝመጹ ግን ኣስታት ክልተ ወርሒ ይወስድ)።እቲ ውሳኔ ድማ ብጽሑፍ መልክዕ ምስ ዘድሊ ሓበሬታ ብዛዕባ መሰላት፣ ግቡኣት፣ ግዜን መንገድታት ናይ ምፍጻም ጠለብ ይቀር ብ።እቲ ውሳኔ ነዚ ዝስዕብ ይመስል፥"} {"text": "የቀለብ ሰጭው ግዴታ እንደባለጉዳዮቹ (ቀለብ ሰጪውና ተቀባዮ) ሁኔታና እንደ አካባቢው ልማድ መሰረታዊ ፍላጎታቸውን ማሟላት እንደሆነ በአንቀጽ 197 ላይ ተገልፆል፡፡ ይህም ማለት እንደ ቀለብ ሰጪውና ቀለብ ተቀባዩ አቅምና ፍላጎትን መሠረት ባደረገ መልኩ የሚከናወን ነው፡፡ እነዚህ መሰረታዊ ፍላጎቶች ምግብ፣ መኖሪያ፣ ልብስ፣ ጤናውን እንዲጠብቅ እና ትምህርት ናቸው፡፡ ስለሆነም የቀለብ ሰጭው አቅምና የቀለብ ተቀባዩን ፍላጎት መሠረት ባደረገ መልኩ ቀለብ የመስጠት ግዴታው ይፈፀማል ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ የአንድ አቶ አበበ የተባለ ግለሰብ የሚስቱ አባት የራሳቸው መኖሪያ ያለቻው ነገር ግን የሚበሉትና የሚለብሱት ከቸገራቸው የአቶ አበበ ግዴታ ትምህርት እንደሚማሩ ወይም እንዲታከሙ ማድረግ ሳይሆን እንደ አቅሙ የሚመገቡትን ምግብና የሚለብሱትን ልብስ መስጠት ይሆናል፡፡"} {"text": "ይህ መጣጥፉ የጽሑፉ ቀጣይ ነው-የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመዋጋት ምድርን ማቀዝቀዝ የበለጠ ለማወቅ እና ለመወያየት-ምድርን ከሙቀት እና ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በማቀላጠፍ በዓለም አቀፋዊ ጂኦግራፊንግ-ልብ ወለድ ወይም እውነታ? በፕላኔቶች ደረጃ ዓለም አቀፍ ጂኦግራፊያዊነት ወይም የአየር ንብረት ማዛባት “አሁን ያለው የአየር ንብረት ፖሊሲ ይመስላል […]"} {"text": "ከ1960ዎቹ የፖለቲካ ተዋንያን አንስቶ እስከ ቅርብ ጊዜ እስከ ተመሠረቱት ፓርቲ አባላትና አመራሮች በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙ ሲሆን፣ አንጋፋ ምሁራን እንዲሁ ‹‹የኢትዮጵያ የለውጥ ሒደት ወቅታዊ ቁመናው፣ መፃኢ ዕድሎቹ፣ ፈተናዎቹና ሥጋቶቹ›› በሚል ርዕስ ለተዘጋጀው መድረክ የልምዳቸውን ለማካፈል ተሰይመዋል፡፡"} {"text": "መንግስቲ ኮሞሮስ ነቶም ንግስነት ኩዌት ዜግነት ዝነጸገቶም ኣስታት 70 ሽሕ ብዱን፣ ዜግነት ክህቦም ኣምሳያኡ ከኣ ካብ ኩዌት ሓገዝ ክስልዓሉ ምሕታቱ’ውን ኣብዚ ሳልስቲ’ዚ ይግለጽ ኣሎ።"} {"text": "በገልሰብ ደረጃ ስትመለክቷቸው እምነት ቤቱ ቀድመው ፃድቃን ለመሆን ከመስተንግዶ እስከ መዝሙሩ፣ ከእርዳታ ሰጪ እስከ ወጥ ቤት ሁሉ ፊታቸውን ማስመታት ስራዬ ብለው ይይዙታል።በተለይ የኅብረተሰቡ የጋራ መገለጫዎች እንደ እድር፣አብያተ ክርስቲያናት፣መስጊዶች፣ የንግድ ማኅበራት፣የሰራተኛ ማኅበራት፣ ሌላው ቀርቶ የቤተሰብ ማኅበራት ውስጥ ሁሉ ምን እንደሚደረግ ለማዳመጥ እንዲገቡ ይደረጋሉ። ህወሓቶች ይህንን የሚያደርጉት ከላይ የተጠቀሱት ድብቅነት፣ተንኮል እና ዘረኘነት ከማኅበረሰቡ መልካም ባህርያት ጋር ፈፅመው የተቃረኑ ስራዎች እንደሆኑ ስለሚያውቁ በከፍተኛ የራስ መተማመን እጦት እና ጥርጣሬ ማዕበል ይመታሉ። ስለሆነም የታክሲ ሹፌሩም ሆነ ተሳፋሪው፣አስተማሪውም ሆነ ተማሪው፣ ዲያስፖራውም ሆነ የአገር ነዋሪውን ሁሉ ይጠረጥራሉ።ለእዚህ ነው አንድ ኮሽታ በተሰማ ቁጥር በእነርሱ አጠራር ጠላቶቻቸው እስከ ሚኒስቴር ማዕረግ ደረጃ ድረስ እንደ ገቡባቸው በፍርሃት እና በድንጋጤ የሚናገሩት።"} {"text": "ገዢው ፓርቲ፣ ቁጡ አውሬ ከሆነ ደግሞ፣ “ለውግዘት ቀለለልን” የሚል ስሜት ያድርበታል። ለምን? “ገዢው ፓርቲ፣ የለየለት አምባገነን ሆኗል” ብሎ በደፈናው መቃወም አይከብድማ። ለተቃውሞ የሚመቸን፣ ገዢው ፓርቲ ወይ አቅመቢስ ወይ አውሬ ሲሆን ነው? በዚህ ስሌት ከታሰበ፣ ገዢውን ፓርቲ አጣብቂኝ ውስጥ ማስገባት፣ “የረቀቀ የተቃውሞ ጥበብ” ይሆናል። ችግሩ ምንድነው?"} {"text": "በተጨማሪ ፊላን በሰርግ፣ በሚያዝያ ወር ለእርሻ ሥራ ወደ በረሃ በሚወጣበት ጊዜ፣ የመኸር ምርት በሚሰበሰብ ወቅት እንዲሁም በተለያዩ ሐይማኖታዊ ክብረ በዓላት ላይ ይጫወቱታል።"} {"text": "31፤ በሬህ በፊትህ ይታረዳል፥ ከእርሱም አትበላም፤ አህያህ ከእጅህ በግድ ይወሰዳል፥ ወደ አንተም አይመለስም፤ በግህ ለጠላቶችህ ትሰጣለች፥ የሚያድንህም አታገኝም።"} {"text": ""} {"text": "አንድ ሰርግ ውስጥ አንድ ሽማግሌ ሙሽሮቹን ሊመርቁ ቆሙና « አጣልቶ የሚያፋቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፍቅር ይስጣችሁ » ብለው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብዙ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻለ..."} {"text": "GuangDong የፓናል ብርሃን ቻይና 48W የ LED ፓናል መብራት ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኩባንያ ባለሥልጣን በገለጹት መሠረት፤ ታሪካዊው፤ የሰማእቱ አቡነ ጳውሎስ ኃውልት፤ ለባቡር መንገድ ግንባታ፤ አሁን ካለበት ለጊዜው ተነስቶ፤ ሥራው ከተጠናቀቀ በኋላ፤ ወደ ስፍራው እንደሚመለስ አስታውቀዋል። ቢሆንም፤ ያልተመለሱ ብዙ ጥያቄዎች አሉ። ይህ ከፍተኛ ጉዳይ በተለይ የሚመለከታቸው ድርጅቶች ለምን ዝም አሉ?! የኢትዮጵያ የሕዝብ ምክር ቤት፤ የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፤ የኢትዮጵያ አርበኞች ማሕበር፤ የኢትዮጵያ ቅርሶች ጉዳይ ድርጅት፤ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፤ ወዘተ፤ በጉዳዩ ተመካክረው ወስነዋል? ከሆነስ፤ ድምጻቸው ለምን አልተሰማም፤ ለሕዝብስ በቅድሚያ ለምን በግልጽ አልተነገረም? የሐገር ቅርስ ስለ ሆነው፤ የአቡነ ጴጥሮስ ኃውልት ጉዳይ፤ መናገር ያለበት፤ የባቡር ኩባንያ ነው? ለመሆኑ፤ ኃውልቱ ከቦታው መነሳት ካለበት፤ መቼ ተነስቶ፤ መቼ ይመለሳል?"} {"text": "ሌላውና አሳዛኙ ፡ ዋናው ሊያወያይ የሚችለው የጸሃፊው መሰረተ ሃሳብ ችላ ተብሎ ፥ የተወለደበት ቦታ ለመነጋገርያ አርስትነት መመረጡ ነው፡፡ ይህም የሚያመለክተው ፡ ጭንቅላታችን ጎልቶ ቢታይም ፡ አይምሮዋችን ግን ፡ ከትውልድ ወድ ትውልድ እየጠበበ መምጣቱን ነው።"} {"text": "እኔም በዚህ መንገድ ሁሉን በፅናት ችዬ እግዚአብሔር አሳክቶት፣ ከ29 ሺህ ዶላር (ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ) ለልብ ህሙማን ማዕከል መለገስ ችለናል። ነገ አገር የሚረከቡ ህፃናት ከባድ የልብ ህመም ውስጥ ሆነው ማየት ይረብሻል። እስካሁን ጥቁር አንበሳ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ይሄው ማዕከል፤ እንደዚሁ እርዳታዎችን እያሰባሰበ እስካሁን ከ5 ሺህ በላይ ህፃናትን በነፃ አክሟል። ከ7 ሺህ በላይ ደግሞ ገና ወረፋ እየጠበቁ የሚገኙ ህፃናት አሉ። የእኛም ልገሳ የተወሰነ አስተዋፅኦ ያደርጋልና ደስተኞች ነን።"} {"text": ""} {"text": "ከኤርፓርት ብንጀምር እንደዛ የተወራለት አዲስ የተሰራው ተርሚናል ደንበኞችን የማስተናገድ አቅሙ በጣም ውስን ነው:: በተለይ ከሀገር ለመውጣት ኤርፖርት ላይ አራት ጊዜ መሰለፍ ይኖርብናል:: 1. ገና ሲገባ በር ላይ 2. ቼክ ኢን ለመሆን ያለው የሰልፍ ርዝመት የድሮ ቀበሌ ህብረት ሱቅ ተመልሶ መጣ ያስብላል 3. ቪዛ ቼክ ሚደረግብት እንደገና ረዥም ሰልፍ 4. ፎቅ ላይ በየ በሮች ላይ ለመግባት ሌላ የሴኩሪቲ ፍተሻ:: እንደገና :wink:"} {"text": "“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአልና” (ሉቃስ 19፡10) ክርስትና “ኢየሱስ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአልና” በሚሉት ቃላት ሊጠቃለል ይች..."} {"text": ""} {"text": "ብፁዕነታቸው የኤርትራ ክፍለ ሀገር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመሆን ከአንዴም ሁለት ጊዜ ባገለገሉባቸው ዓመታት ሕዝቡን ከማስተማርና ከማጽናናታቸው ባሻገር ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎችን ሠርተዋል። ‹‹እግዚአብሔር የለም›› በሚለው የደርግ ሥርዓት ውስጥ ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን በተመለከተ ደርግን ፊት ለፊት በድፍረት በመናገር፣ በመገሠጽ እንዲሁም በመምከር አባታዊ ግዴታቸውን ተወጥተዋል። በ፲፱፻፸፬ ዓ.ም በደርግ እና በሻዕቢያ መካከል እየተፋፋመ በመጣው ጦርነት ሳቢያ በነበረው ስብሰባ ላይ የተገኙት ብፁዕነታቸው ከሌሎች በተለየ የሀገሪቱን መሪ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን ‹‹ጦርነት ቆሞ ሰላምና ዕርቅ ሊወርድ ይገባል፤ እልቂቱንም አንደግፍም›› በማለት ፊት ለፊት ሞግተዋል። በኋላ ላይ የተነሣውንና ተግባራዊ የሆነውን የኤርትራን መገንጠል ጉዳይ “ኤርትራ አንገት ናት አትገነጠልም” በማለት እንደ አንድ መንፈሳዊ አባት የኢትዮጵያውያንን የመንፈስና የሥጋ ትስስር እንዲሁም ለዘመናት የቆየ አንድነት አስተጋብተዋል።"} {"text": "ኩነታት ኤርትራውያን መንእሰያት ኣብ ሱዳን ብደቂቑ ድሕሪ ምግምጋሙ ነቲ ዝነበረ ኩነታት ኣብ ግምት ብምእታው ንጉዳዮም እትርኢ ንኡስ ኮሚቴ ብምምዛዝ፡ ባይቶ ስምረት ምስቶም ወከልቲ ክመያየጥ መዲቡ ኣሎ። ኣብ ዝሓጸረ እዋን ግቡእ ፍታሕ ንምምጻእ ብዕቱብ ክሰርሓሉ ምዃኑ ይሕብር።"} {"text": "ግብጻውያን ሲሳደቡ ለሱዳኖች \" ኣንተ ዓብድ ( ባርያ ) በገመድ ኣስሬ እገርፋሃለሁ \" ይላሉ ። በኣሁን ግዜ ደሞ ስለ ከኢትዮጵያ ያላቸው ፉክክር ሲናገሩ \" እያንዳዴ ዝንጀሮ ዛፉን እንደሚያውቅና ከዛፍ ወደ ዛፍ እንደሚዘል እናደርጋለን ። ቀልድ እኮ ኣይደለም ። \" ብለው በንቀት ይስፍሩታል ። ኢትዮጵያዊው መሓመድ ኣል-ዓሩሲ - ከሳቸው ኣብልጦ የኣረብኛ ቋንቋ የሚናር ሰው - ግብጻውያንን በመመክት እጅግ ጥሩ ስራ እያደረገ ነው ። ለዚህ ነው ደሞ \" የግብጽ ገራፊ \" የሚል ቅጽል-ስም በኣረብ ታዛቢዎች የተሰጠው ።"} {"text": "ኤርሚያ ለገሰ ለብዙወች የማይመች መራራ ሀቅ ተናገረ። በአብይ አህመድና በለማ መገርሳ የሚመራውን ኦህዴድ መቸም ቢሆን አልደግፍም ሲል የያዘውን ቁርጥ ያለ አቋም ግልፅ አድርጓል። ድንቅና ወቅታዊ ንግግር ነው ያደረገው።"} {"text": "ዕለተ ማክሰኞ ጥቅምት 25 ቀን 2013ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት አካባቢ በዳንሻ ከተማ ያልተጠበቀ፣አሳዛኝ፣አስደጋጭ ድርጊት ነው የተፈጸመው፡፡በከተማዋ የሚገኘው የሰሜን ዕዝ የአምስተኛ መካናይዝድ ክፍለ ጦር የተደገሰለትን ጥቃት አያውቅም።በመካናይዝድ ክፍለ ጦሩ ስታፍ ውስጥ የሚሰሩት መደበኛ ስራቸውን ከውነው እንቅልፍ ላይ ናቸው፡፡"} {"text": ""} {"text": "ካልኣይ፡ ቅድሚኡ ኣብ ባሕቲ ሰነ, 2000 ዓ.ም.ፈ ዝተበጽሐ ስምምዕ፡ ሓንቲ ነታ ካልአይቲ ከም ጸላኢት ናይ ዘይምርኣይን ናይ ተጻብኦታት ምቁራጽ ስምምዕ ክኽበራን ክፍጽማን ውሕስና ምሃብ’ዩ።"} {"text": "በኢትዮጵያ በዝናብ እጥረት የተነሳ በተከሰተው ድርቅ 8.2 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ ዋስትና ችግር እንደገጠማቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምጣኔ ሀብት አማካሪ አቶ ንዋይ ገብረዓብ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል።"} {"text": "Successful Marriage not divorce 2 - አንድ በሚስቱ በጣም የተማረረ ባል ሳይኮሎጂስት ጋር ይሄዳል… ሳይኮሎጂስት ፡- እሺ ጌታው ለመኖር ምንድ ነው የምትሰራው ? ባል ፡- ባንክ ቤት ውስጥ ማናጀር ነኝ ሳይኮሎጂስት ፡- እሺ ባለቤትህስ ምንድ ነው ምትሰራው ? ባል ፡- እሷ ባክህ ምንም..."} {"text": ""} {"text": "በማይካድራ ሳምሪ በተሰኙ የተደራጁ ወጣቶች የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ ቦኮሀራም ናይጄሪያ ላይ በተመሳሳይ ወር ከፈፀመው ወንጀል የበለጠ እንደሆነ ኢንተርፖል አስታወቀ።"} {"text": "3ኛ/ በአንደኛው ዙር ግንበታ የዋጋ ማካካሻ ያላግባብ እንዲከፈለው በማድረግ በአ/ማህበሩ ላይ ጉዳት በማድረስ ያላግባብ የመበልጸግ ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ነው፡፡"} {"text": "ማስታወቂያ ፍትሕ ሚኒስቴር ለፌዴራል የማናቸውም ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ መግቢያ ፈተና ለመቀመጥ ከዚህ በታች የተመለከተውን መስፈርት የሚያሟሉ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የሆኑ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡ 1. በሕግ እውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ ዲግሪ የተመረቀ የኢትዮጵያን መሠረታዊ ሕጎች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ አምስት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ለፍትሕ ሥራ አካሄድ መልካም የሥነ ምግባር ያለውና ማቅረብ የሚችል፣ 2. ምግባረ ብልሹነት በሚያመለክት ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ፣ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ፣ የሥራ ግብር የተከፈለበት የሥራ ልምድ፣ የቀበሌ መታወቂያ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የመመዝገቢያ 200.00/ሁለት መቶ ብር/ የመመዝገቢያ ቀን ከህዳር…"} {"text": "ሌሎች የታሪክ መÑህፍትም እንደሚያስነብቡን ክርክሩ የተጀመረው በአÑðð አምደ Òዮን ዘመነ መንግስት ጊዜ ነው፡፡ እነዚህ ቅዱሳንና ሌሎች የBይማኖት ወንድሞቻቸው ወደ መንግስቱ መቀመጫ ተጉዘው Bይማኖታችን የሚያዘውን ነገር አልፈÐምክም በማለት ለምመከርና ለመመለስ በሄዱበት ወቅት ነበር፡፡ የነገሩ ጭብጥ “ለምንት አውሰብከ ብእሲተ አቡከ - ለምን የአባትህን ሚስት አገባህ” የሚል ነበር፡፡ የክሱ ጨብጥ Bይማኖታዊ ህግን ጥሰሀል የሚል ነበር፡፡ በጊዜው ንጉሱ ይህንን ተቃውሟል፡፡ የምትጠቅሱት አባቴ አይደለም በሚል፡፡ ንጉሱን በአደባባይ እንደወቀሱት በትእግስት ሊያሰናብታቸው አልፈለገም፡፡ በአደባባይ እንዲገረፉ ከዚያም በግዞት ወደ ትግራይ እንዲሄዱ ተደረገ፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "ጀነራል ኣደም ምስ ጅቡታዊ መዘንኡ ጀነራል ዘካርያ ሸኽ ኢብራም፣ ብ21 ሕዳር ኣብ ከተማ ጅቡቲ ኣብ ዘካየዶ ርክብ፣ ክልትኤን ሃገራት፣ ክተሓባበራሉ ኣብ ዝኽእላ ወትሃደራዊ መደባት ብዕምቆት ዘትዩ።"} {"text": "ሎሚ ብምኽንያት ሸሞንተ መጋቢት ኣህጉራዊ ምዓልቲ ደቀንስትዮ ኣብ መንጎኹም ተረኺበ ካብቲ ብዙሕ መዳርግቲ ዘይብሉ ብዛዕባ ኣብ ልዕሊ ሙሉእ ህዝቢ ኤርትራ ብሓፈሽኡን ኣብ ልዕሊ ደቀንስትዮና ብፍላይ ዝወርድ ዘሎ ግፍዕን ኣደራዕን ንኽዛረብ ዕድል ብምርካበይ ዝስምዓኒ ሓጎስ ወሰን የብሉን።"} {"text": "ከ 2005 ጀምሮ ለዚህ ድር ጣቢያ ይዘትን እያዘጋጀን ስለነበረ ብዙ የተለያዩ ርዕሶችን አስተናግደናል ፡፡ የሚፈልጉትን መረጃ ለማግኘት ለእርስዎ ቀላል ለማድረግ ከዚህ በታች ድር ጣቢያችን የተደራጀባቸውን የርዕሶች ዝርዝር እናቀርባለን።"} {"text": "የ “VEM-10L ላብራ” የቫኪዩም ኢምulsርሚንግ ማደባለቅ የተሰራው በዊንክስ ማክስዌይ አውቶማቲክ ቴክኖሎጂ Co., Ltd ነው ፡፡ ለመዋቢያነት ላቦራቶሪዎች ፣ ለመድኃኒት ምርቶች ፣ ለዕለት ተዕለት ኬሚካል ፣ ለምግብ ፣ ለኬሚካል ኢንዱስትሪ ፣ የእኛ ማሽን ዲዛይን በጀርመን እና በጣሊያን ቴክኒካዊ መሠረት ነው ፣ የእኛ መሣሪያ ለአሠራር ቀላል ነው ፣ ለጥገና ቀላል ነው ፣ ዋጋው ምክንያታዊ ፣ ሁሉም ክፍሎች በቻይና ወይም በዓለም ታዋቂ ዝነኛ ምርቶችን ይጠቀማሉ።"} {"text": "GuangDong የኢንዱስትሪ መርመራ ብርሃን 155 ዋ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከመሬት ወረራና ባለቤት አልባ ህንፃዎች እንዲሁም ከኮንዶሚኒየምና የቀበሌ ቤቶች..."} {"text": "የሞቀ ውሃን ለማሞቅ የኤሌክትሮማግኔቲክ induction ቦይለር ከጋዝ ይልቅ ኤሌክትሪክ ይጠቀማል ፡፡ ልክ እንደ ጋዝ ቦይለር የራዲያተሮችን እና የውሃ የውሃ ቧንቧዎን የሚያሞቅውን ውሃ ያሞቀዋል ፡፡"} {"text": "እሳቱን ማጥፋት ቢቻል እንኳን መብራት በከተማው እንደሌለ፣ ከቃጠሎ የተረፉት መኖሪያ ቤቶች የቤት ውስጥ የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር እየተነፈሰ ሌላ የእሳት አደጋ ሥጋት እንደሚፈጥር አቶ ዘላለም ገልጾ ከተማውን አቃንቶ፣ ነዋሪዎቹን ወደነበሩበት ለመመለስ እስከ አራት ወር ሊወስድ ይችላል። የሚል ግምት እንዳለው ጠቁሟል። ይህ ደግሞ በድንገት ወጥተው ከእነ ቤተሰቦቻቸው በመጠለያ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ሌሎች ዜጎች ሁኔታውን ከባድ ያደርግባቸዋል ብሏል።"} {"text": "ሆላንድ ጽቡቕ ናይ ጥዕና ክንክን ኣለዋ። ናይ ሆላንድ ናይ ጥዕና ክንክን ግን ክትፈልጦ ዘለካ ሕግታት ኣለዎ። ኣብዚ ገጽ ሓበሬታን መግለጽን ብዛዕባ ናይ ግድን ናይ ጥዕና መድሕን፡ ባዕልኻ ትስከሞ ዝኽፈል ገንዘብ፡ ናይ ክንክን ገንዘባዊ ሓገዝ፡ ናይ ገዛ ሓኪም፡ ፍሉይ ክንክን ከምኡውን ዝተረፈ።"} {"text": "ጎልጉል፣ አንድ ጉዳይ ልንገራችሁ፤ አቡጊዳን ስከታተል ዓመት ሆነኝ። አቡጊዳ ህወሓት እጅ ገብቷል። እንዴት አወቅሁ። 1/ አስተያየት መስጫው አጠገብ “ሻብያና ወያኔን ለመከላከል ብለን አስተያየቶችን ለማጣራት ተገድደናል” የሚለው ተነስቷል፤ 2/ ስክሪንሾት ሁለት ጊዜ ወስጄአለሁ፤ “ዳዊ” የተሰኘው ሁለቱንም ጊዜ ያልተለጠፉ አስተያየቶች ላይ አስተያየት ከሰጠ በኋላ አንድ ላይ ተለጥፈዋል። ለምሳሌ፣ ቅርብ ጊዜ ዶ/ር አሰግድ የተባለው በጻፈው ላይ 53 አስተያየቶች እንደተሰጡ የሚያሳይ ቢሆንም መጀመሪያ ከ1-29 ተለጠፉ፤ ከዚያ ከ30-50። “ዳዊ” ሁሉም ጋ መልስ ሰጭና አወዛጋቢ መሆኑ ቢታወቅም፤ #50ኛ አስተያየቱን ለ”አሃ” #47ኛ የሰጠው ከመለጠፉ በፊት ነው።"} {"text": "ከላይ በተራ ቁጥር ሁለት ላይ እንደተገለፀው የፅንፈኛው አስተሳሰብ አራማጅ አንዳንድ የአረብ መንግሥታት በዲፕሎማሲያዊ እና በገንዘብ ተፅኖ ያለፉትን መንግሥታትም ሆነ የአሁኑን ኢህአዲግ ላይ ተፅኖ በመፍጠር ወደ ዋናው ግብ የሚያደርሳቸውን አንዳንድ የጥርጊያ ጎዳናዎች ለመጥረግ አልቻሉም ማለት አይቻልም። በብዙዎች ዘንድ እንደሚታመነውም በሱዳን ቱጃር የግል አይሮፕላን ወደ ሀገር ውስጥ የገቡት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ የሚመሩት ኢህአዲግ ከፅንፈኛ እና አክራሪነት ጋር በተያያዘ ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ሁሉ ''የአፈጀ አመለካከት፣የድሮ ስርዓት ናፋቂዎች፣የደርግ ርዝራዥ አስተሳሰብ'' እያሉ ያጥላሏቸው ነበር። በተለይ በጅማ፣በአጋሮ(በሻሻ)፣በኢሊባቦር፣በባሌ እና በአሩሲ አብያተ ክርስቲያናትን ሲያቃጥሉ እና የነበሩ ኢትዮጵያዊ የሙስሊም እምነት አባቶችን መስጊድ እንዳይመጡ ሲከለክሉ ሁሉ መንግስት ተገቢውን እና የማያዳግም እርምጃ በፍጥነት ሲወስድ አልታየም። በተለይ በአንዳንድ ዞኖች የድርጊቱ ፈፃሚዎች የኢህአዲግ አጋር ድርጅቶች አመራር መሆናቸው ጉዳዩ የበለጠ እንዲደፋፈን እና የፅንፈኛ አስተሳሰቦች ስር እንዲሰዱ ጊዜ ሰጥቷል።"} {"text": "252 00/0001/193954 የኢፌድሪ ገቢዎች ሚኒስቴር(የቀድማው ገ/ጉምሩክ ባለስልጣን) ናይል ኢንሹራንሽ አክሊዮን ማህበር 29/6/2013 ከሰዓት 3ኛ ሰበር ችሎት ለምርመራ"} {"text": "click here for pdf የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተ..."} {"text": "ሴራና አሉባልታ የከሳሾቻችን ዋልታና ማገር ናቸው። አንድ ምሳሌ ላንሳ። አዲስ አበባ የሄደው የኢሳት ቡድን ኢሳትን ጠቅልሎ ለራሱ ሊያደርግና ለዶ/ር አብይ በገጸበረከትነት ሊያስረክብ ነው የሚል አፍና ጭራ የሌለው ነገር መዘዙ። ኢሳትን ከማንኛውም አካል ተጽዕኖ ለማላቀቅ በብርቱ ያደረግነው እንቅስቃሴ ጠምዝዘው በአዲስ አበባ በስማቸው ሊከፍቱ፡ ዓለም አቀፍ የኢሳት ቻፕተሮችንም ፈንግለው ኢሳትን በባለቤትነት ሊቆጣጠሩት ነው የሚል ፍጹም ልብወለድ የሆነ ታሪክ በመፍጠር ሌሎችን ከማሳመን ባለፈ በመላው ዓለም ለሚገኙ የኢሳት ደጋፊ ቻፕተሮች አሰራጩት። ይህን ሲያደርጉ በተባባሪነት በዓለም አቀፉ ቻፕተር ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ የራሳቸው አጀንዳ ያላቸውን ሰዎች መጠቀማቸው የፈጠራ ድርሰታቸውን የእውነት አድርጎታል። ባልዋልንበት፡ ባላደረግነው፡ ባልፈጸምነው ሃጢያት ፡ የተቀደሰ ዓላማ ይዘን ብቻ የተነሳነውን የኢሳት ባልደረቦች በቻፕተሮች ዘንድ ጥላቻና ተቃውሞ እንዲፈጠርብን ዘመቻ ከፈቱ። ይህን ያደረጉት ለሁለት ምክንያት ነው። አንደኛው የኢሳትን አካሄድ የጸረ ለውጡ ልሳን እንዲሆን አድርገው ለመቆጣጠር የእኛ መኖር እንቅፋት ስለሆነባቸው ነው። በውጤቱም ኢሳትን በመዳፋቸው ውስጥ አስገብተው እንቅልፍ አጥተው ለሚያድሩለት ‘’የጸረ አብይ’’ ፡ ‘’ጸረ ለውጥ’’ ዘመቻቸው ሁነኛ መድረክ እንዲሆን ማድረግ ነው። ያ ካልተሳካ ደግሞ ኢሳትን በደቦ አፍርሶ በኢሳት ፍርስራሽ ላይ በልባቸው የጸነሱትን አዲስ ሚዲያ የማቋቋም ህልም እውን ማድረግ ነው።"} {"text": "ካሜራዎ የማይሠራበት ብዙ ምክንያቶች አሉ ፡፡ ካሜራውን የሚጠቀምበት ትግበራ ትክክለኛ ቅንጅቶች ከሌለው የካሜራ ችግሮች ሊኖሩዎት ይችላሉ ፡፡ ወይም የሚጠቀሙበት መተግበሪያ ምንም ይሁን ምን ካሜራው በመሣሪያዎ ላይ በጭራሽ ላይሠራ ይችላል ፡፡"} {"text": "ምናልባት አንድ ቀን ልባችን ይመለሳል፣ በልጆቻችን አማካኝነት ተገናኝተን መልሰን እንታረቅ ይሆናል፡፡ ወይንም ደግሞ በሌላ ጋብቻም ኖረን እኅት ወንድም ሆነን እንቀጥላለን፡፡ ለዚህ ሁሉ የሚያመቻቸው ግን ያለ ቂም በቀል በሰላም መለያየቱ ነው፡፡ መጋደለን፣ መደባደበን፣ መጠቃቃትን፣ መነጣጠቅን ምን አመጣው? በሕግ ወንጀል ሠርተን፣ በሃይማኖት ኃጢአት ውስጥ ገብተን፣ በባህል ነውር ውስጥ ተዘፍቀን ስንፀፀት እና ስንወገዝ ከመኖር በሰላም መሰነባበት፡፡"} {"text": "ድጋፍ እና ተንቀሳቃሽነት በእሽቅድምድም ዲዛይን ይህ የአትሌቲክስ ብሬ ሙሉ እንቅስቃሴን ይፈቅዳል ፡፡ ወፍራም ተጣጣፊ ባንድ ያለ ምንም ግፊት ሰውነትዎን በጥሩ ሁኔታ ይይዛል ፡፡"} {"text": ""} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "በብሪታንያ መዲና ለንደን ውስጥ በሚገኘው ግሬንፌል በተባለው ግዙፍ የመኖሪያ ሕንጻ ላይ ባለፈው ሣምንት በደረሰው ቃጠሎ የሞቱት ሰዎች 79 ሳይደርሱ እንዳልቀሩ የለንደን ፖሊስ አስታውቋል።"} {"text": "“ማሕሙዳይ ንኹሉ ከተሕጉስ ኣይትፈትን መላኢካን ሸይጣንን ብሓባር ምእንጋድ ኣይከኣልን እዩ :ሓንቲ መዓልቲ ኣብ ጎልጎል ዘትርፍ መርገጽ እዩ : ንበዓል ነትሪክ ሽሩሩ ክተብል ሓቂ ኣይትርገጽ ::”"} {"text": "አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለብርሃነ ጥምቀቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለብርሃነ ጥምቀቱ የእንኳን..."} {"text": "በዚህ Martech Zone ቃለ-ምልልስ ፣ በዋከር ሳንድስ ከምክትል ፕሬዝዳንት እና ከአጋር ጋር እንነጋገራለን ፡፡ ኤሪን የቢ 2 ቢ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችን እንዲያድግ የመርዳት ፍላጎት ያለው የተሟላ የህዝብ ግንኙነት እና የግብይት ባለሙያ ነው ፡፡ ከ B2B ግብይት ኤጄንሲ በምንመርጥበት ጊዜ እና በምንሠራበት ጊዜ ለስኬት ሦስት ቁልፎች እንነጋገራለን ፡፡ ከስትራቴጂ እስከ አፈፃፀም ፣ ዎከር ሳንድስ…"} {"text": ""} {"text": "የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሀገሪቱን ባሕል እና ታሪክ ለትውልድ ካቆየችባቸው መንገዶች አንዱ ሥዕሎቿ ናቸው፡፡ በዚያ ፎቶ ግራፍ እና ፊልም ባልነበረበት ዘመን የነበረውን ባሕል፣ሥርዓት እና ታሪካዊ ሁነቶች የምናገኘው በቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት እና ግድግዳ ላይ በሚገኙ ሥዕሎች ነው፡፡"} {"text": "የሰንደቅ ምንጮች እንደገለጽት፣ በስኳር ኮርፖሬሽ በኩል ተጠርጥረው ከተያዙ መካከል የቀድሞው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ አበበ ተስፋዬ እና የቀድሞው የተንዳሆ የፋይናንስ ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ድምፁ እንደሚገኙበት ታውቋል፡፡ እንዲሁም፣ አቶ በኃይሉ ገበየሁ የኮርፖሬሽኑ ንብረት አስተዳደር ዳሬክተር እና አቶ ኤፍሬም አለማየሁ የቀድሞ የኮርፖሬሽኑ፣ ግዢና ንብረት አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዳሬክተር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡"} {"text": ""} {"text": "የኖርድዲ (ኖርዲክ) ምግብ ለዋና እና ለምግብ ህብረት ማራኪ ቀጥሏል. እና በዓለም ላይ ከሚመጡት ምርጥ ምግብ ቤቶች አንዱ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቀው ኔላ ለወደፊቱ ጊዜ ተዘግቶ ስለሚቆይ (እና በጠረጴዛ ላይ ለመክፈት የማይቻሉ) ስለሆነም በዲዛይን ዲዛይን ዲንማርክ ውስጥ ያለውን የኪንት ካፌን መጎብኘት ያስቡበት. ለኮምቤካን ተስማሚ የሆነ, ለቤተሰብ ተስማሚና ዋጋው ተመጣጣኝ ነው, ይህም ምግብ በጣም ውድ ሊሆን ይችላል. ሙዚየም ለመግባት እንኳ መክፈል አያስፈልግዎትም."} {"text": "እጅግ ታላቅና አኩሪ የሆነው የአድዋ ድል በዓላችን በኢትዮጵያውያን ዉርስና ቅርስ ማህበረሰብ በዲስ አካባቢ ሲከበር ለዘጠነኛ ጊዜ ሲሆን በዕለቱ የሚደረግገ ው የአድዋ ድል በዓል በዲሲ ዙሪያ በሚኖሩ የኢትዮጵያውያንና ሌሎች የማህበረሰብ አባላት ፤ የሞንትጎመሪ ካዉንስል አመራሮች ፤ ታዋቂ የክብር እንግዶች በሚገኙበት በንግግር ፤ በስነ ግጥም ፤ በአጭር ተዉኔት የመሳሰሉትን አዝናኝና አስተማሪ ፕሮግራሞችን በማቅረብ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል::"} {"text": "የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች ጅግጅጋ ማኔጅመንት መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ትምህርታቸውን ላቋረጡ ሕፃናት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ዩኒፎርምና ሌሎች የትምህርት ቁሳቁስስ በማሟላት፣ ትምህርታቸውን አቅራቢያ ባለ የትምህርት ተቋም እንዲጀምሩ መደረጉ ተገልጿል፡፡"} {"text": "በዚህ መሰረት ጋፋት ኢንዶዉመንት በጽ/ቤቱና በገቢ ማስገኛ ኩባንያዎቹ እ.ኤ.አ እስከ 2018 በጀት ዘመን ማጠናቀቂያ እንደ ኢንዶዉመንት በቋሚነት ወንድ 477 ሴት 626 ድምር 1,103 እና ኮንትራት ወንድ 223 ሴት 29 ድምር 252 በአጠቃላይ ወንድ 706 ሴት 652 በድምሩ 1,358 ሠራተኛ በሥራ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ ዉስጥ 48.01% ሴቶች ሲሆኑ ይህም ሴቶች በኢንዶዉመንቱ ዉስጥ የተሻለ ተሳትፎ እንዳላቸዉ ያመለክታል፡፡ይህም ኢንዶውመንቱ በዚህ ዘርፍ ያስቀመጠውን አቅጣጫ ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን ያሳያል፡፡ ከዚህ ባሻገር የኢንዶውመንቱ ኩባንያዎች በሚያካሂዱት የግንባታ ስራ ለበርካታ ወገኖች በቀን ሰራተኝነት የስራ እድልም ፈጥረዋል፡፡በዚህም የ 2018 በጀት አመትን ያለፉት አስር ወራት በምሳሌነት ብናይ ድግግሞሽ ታክሎበት ለ100,233 ወንድና ለ64,575 ሴት በድምሩ ለ164,808 ወገኖች የሥራ እድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡ይህንን በትንሹ ወደኃላ ተመልሰን ለላለፉት ሁለትና ሶስት አመታት ብንመለከት ኢንዶውመንቱ በዘርፉ ትርጉም ያለው ሚና እያበረከተ መሆኑን ያመላክታል፡፡"} {"text": "እንደዚህ ዓይነቱ አስተሳሰብ ግን – ንጉሣዊ አገዛዝንቀደምሲል ፣ፈሺዝምን፣ ከእሱም ጋር ፍልስፍናው የተወለደውም እዚህ ነው- ኮምንዝምንምበደንብ በሚያውቀው በጀርመኑ አገር ስብሰባ ላይ እንደዚህ ዓይነቱ ትችት አልተሰማም።"} {"text": "ሮንዳስ እሽቴ ፦ በዚህ ቪድዮ ላይ በትክክል ደቂቃውን ለመጥቀስም ያህል ከ29 ደቂቃ 52 ሰኮንድ ጀምሮ እስከ 30ኛው ደቂቃ 02 ስኮንድ ድረስ ለ10 ሰኮንዶች የተናገርከው ይህንን ነው፡፡ ” አብይን አርዶ ስጋውን ተከፋፍሎ ጠብሶ መብላት ” ብለሃል፡፡ የሰውየውን ሰቅጣጭ አባባል እውነት( ሰው ነውን???) ለህጋዊ እርምጃም ሆነ ለመታዘብ እባካችሁ በቪድዮው የተጠቀሰውን 29ኛ ደቂቃ ላይ ሂዱና አረመኔው ሮንዳስ ያለውን ስሙት፡፡ ዶክተር ነው ተባየው ሮንዳስ ፦ ዱሮስ እናንተ……. ሰው አርዶ ስጋውን ተከፋፍሎ ጠብሶ መብላት…….."} {"text": "ዓርኪ በዓል መን ከምዝኾነ ንምፍላጥ ናይ ሓደ ሰብ መንነት ምፍላጥ ከምዝከኣል ዘንብቦም መጻሕፍቲ ሓቀኛ ባህሪኡ የርእዩ። ምኽንያቱ ዘዘውትሮም መጻሕፍቲ ናይ ውሽጣዊ ጥሜቱን ድሌቱን መንጸባረቒ ብምኻኖም። ኣብዚ ዘመን ብዝሒ ዘለዎም መንፈሳውን ዓለማውን መጻሕፍቲ ብምህላዎም መሪጽና ክነንብብ ጥጡሕ ባይታ ተፈጢሩልና ይርከብ። ተልእኾና ክንፍጽም እንክእል ብጣዕሚ ዝጠቕሙና መጻሕፍቲ መሪጽና ምሰ እነንብብ እንበር ዝረኸብናዮ ምስ እንግፍጥ ኣይኮነን። ብካልእ ኣዘራርባ ናይ ምንባብ ልምድና ብመንጽር እንሰርሖ ስራሕ ከምኡውን ክንገብሮን ክንኮኖን ብእንደልዮም ነገራት ዘተኮረ ክኸውን ኣለዎ ማለት እዩ።"} {"text": "ጠ/ሚር ዶር ዐቢይ አሕመድ የኢሕአዴግን ሕገ መንግሥት እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ወይም እንደ ቁራን ሙጭጭ እንዳሉበት ሌላው የሚታይባቸው አካሄድ ቀጣዩ ምርጫ እንዳይራዘም ያላቸው ፍላጎት ነው። እውን ኢሕአዴግ ያቦካውንና ያበላሸው ውጥንቅጥ የሀገሪቷ ችግሮችን በመጠኑ ከመቅረፍ ይልቅ እየተባባሰ በአለበት ሁኔታ ይህ ምርጫ የተፈለገበት ምክንያት ለመተንበይ ትንቢተኛ መሆን አያስፈልግም። በሀገራችን በአሁኑ ወቅት ያለው ዋናው ችግር ኦሮሚያ እራሱን መንግሥት ለማድረግ የሚደረገው ቅድመ ዝግጅት ነው። ለኦሮሞ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት፣ እንግዳ ተቀባይነት፣ ተዋዶና ተከባብሮ ከሁሉም ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ የመኖር ፍላጎት እራሱ ብሔረሰቡ መስካሪ ነው። አዎ! የማይካደው ሀቅ ወያኔ/ህወሓት በ28 ዓመት አገዛዙ በዘረጋው ፖሊሲ የኦሮሞ ሕፃናት ላይ ከትምህርት ቤት ጀምሮ በየሚኖሩበት ቀዬ በዘራው ከፍተኛ የጥላቻ ፖለቲካ በተለይ አማራው፣ ምኒሊክ እና ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ለማዳከም ያለማቋረጥ የረጨው መርዝ ዛሬ በ30 ዕድሜዎቹ የሚቆጠሩ አንዳንድ የኦሮሞ ልጆች አካሄድ ላይ ሲንፀባረቅ ይታያል። የዚህ አደገኛ ቅስቀሳ ውጤት ምኒልክን በጡት ቆራጭነት፣ አማራን በጠላትነት አስፈርጆ ሀውልት አስቁሟል። ሀገሪቷን ለመበታተን ለማፍረስ ላላቸው ዕቅድ ዛሬ በመንግሥት ደረጃ ትብብር ሳይሆን በውስጠ ታዋቂ መንግሥት ሁነዋል። ዛሬ በጠ/ሚሩ ሹም ሽረት አብዛኛውን ቦታ የያዙት ከየትኛው ዘር እንደሆነ መሟገቱ ለዘረኝነቱ አራጋቢ መሆኑን ብናምንም ዓይን ያወጣ መሆኑ የሁኔታዎች አካሄድ እንድንመረምረው ያደርገናል።"} {"text": "ቅድሚ 5 ዓመታት ዘሐተመን \"ይሓልፍ ዶ ይኸውን?\" እትብል ልበ ወለድ መፅሓፍ ከምኡ እውን \"መቑሽሸይ\" ዘርእስታ ንእሽተይ መጽሓፍ ድማ ኣብ ስነ ልቦናዊ ትሕዝቶ ዘድሀበት እያ።"} {"text": "ያቆብ ገብረመድህን ኣብ 2018’ውን ኣብ ለንደን ኣብ ልዕሊ ዝነበር ደቡብ ኣፍሪቃዊ ጋዜጠኛ፣ ንመንግስቲ ኤርትራ ዝነቕፍ ዓንቐጻት ብምርግሑ ተመሳሳሊ መጥቃዕቲ ኣካይድሉ ምንባሩ ይዝከር።"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ዓርቢ፡ ቂሔ-ጽልሚ / ፍሉይ መደብ/ ሕቶን መልስን"} {"text": "እዚ አቅሪብናዮ ዘሎና ጽሑፍ ብዛዕባ ሓደ ኤርትራዊ ሰብ ኣብ ኡጋንዳ ዝቅመጥ ኮይኑ ከቢድ ክሲ’ዩ ክትዛረበሉ ዘይትደፍርን ዘሰምብድን ‘ዩ እዚ ክንጽሕፍ ከአ ብዙሕ ተዘራሪብናሉን ሓሲብናሉን ኢና ::"} {"text": "አንፉ ጭውጭው ቴብር አፈጅርም ኔሀ ድረ የትበኘ ቃር ግርዝና ናውድሀ ተደን ባጬማኄ ቡር ዘንጋሀው የሀ እንዝናሀ ናመ እያም ናትቋጥብሀ ባሊቅ ፉጃ ያብሀ እንዝዝ ቴደርግብሀ ፈያ ቃር አታላ ፉጃ ቴነብርሀ የዋልኋን አንገዶ ..."} {"text": "የርስበርስ ጦርነት መጨረሻው ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ ብቻ አይደለም የሚጎዳው፡፡ ዳፋው ለቀጠናው ሀገራትም የሚተርፍ ነው፡፡ የጦርነቱ ጊዜ በተራዘመ ቁጥር ኢትዮጵያን ዋጋ ስከፍላታል፡፡ አክራሪ ብሔርተኞችም የጦርነቱን እሳት በሌሎች የኢትዮጵያ ግዛት ለማቀጣጠል እንደማይተኙ ታዝበናል፡፡ እነርሱ ተከባሮ፣ አንቺ ትብሽ በመባባል አንድ ላይ ተፈቃቅሮ ለመኖር የሚደማ ልብ የላቸውም፡፡ ለዚህም ነው በሰሜናዊት ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የህግ የበላይነትን ለማስከበር የተጀመረው ጦርነት በፍጥነት መቋጨት አለበት በማለት ኢትዮጵያዊ የህሊና ጋዜጠኞች በብርቱ የሚያሳስቡት፡፡ ዝነኛዋ የፍትህ መጽሔት በአንክሮ እንዳሳሰበችው ‹‹ የአንበጣ መንጋና የክረምቱ ዝናብ አለመመጣጠን ከሚፈጥረው ቀውስ ባሻግር ጦርነቱ ሊያመጣ የሚችለውን ተጨማሪ ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት የትኛውንም መንገድ ተጠቅሞ ( የሲቪል ዜጎችን አደጋ ላይ እንዳይወድቁ የሚደረገው ጥንቃቄ እንደተጠበቀ ሆኖ ማለቴ ነው ፡፡) ጦርነቱን መቋጨት የመንግስት እዳ ነው፡፡ ቀውስንና ወንጀልን የሚጠየፉ ዜጎችም ለዚህ ተልእኮ ስኬት የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል፡፡ ››"} {"text": "“ በእናንተ ጥበብ ውስጥ ፖለቲካ ሊዳሰስ ይገባዋል፤ ሃይማኖት ሊዳሰስ ይገባዋል፤ ግብረገብነት ሊዳሰስ ይገባዋል፤ በዚህ ሂደት ውስጥ ትውልድ ለማዳንና ይህቺን ሃገር የማስቀጠል ሃላፊነት ከማንም በላይ በሚጽፉ፣ ከምንም በላይ ደግሞ በጥሩ ማየት ማስተዋል፣"} {"text": "ጸረ ኮሮና አፕ (Anti Corna App) ጀርመን ውስጥ \"ገና\" አልተፈቀደም። በ የውሂብ ጥበቃ (Datenschutz / Data protection) ምክንያት ገና እየተወያዩበት ነው። ከተፈቀደም በፍላጎት ላይ የተመስረተ መሆን አለበት ባዮች ብዙ ናቸው::"} {"text": "እና ምን ይደረግ! ውጪሰው ኢትዮጵያዊያን፤ ወገን አፍቃሪና አገር ወዳድ የሆን ሁሉ፤ ይህ የኔ ጉዳይ ነው! ብለን ምክክር ማድረግ አለብን። ከሩቅ ሆኖ ውጤት መጠበቅ፤ ሊከተል የሚፈልገውን ለማያውቅ ሰው የሚተው ዘዴ ነው። እኔ ግን፤ ማንም ገዛ ማን፣ ምንም ዓይነት ርዕዩተ ዓለም ተከተለም አልተከተለም፣ መጀመሪያ ኢትዮጵያ መኖር አለባት! የሚል እምነት አለኝ። ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከተን እኛኑ ነው። እናም ያገባናል። ያ ብቻ ሳይሆን፤ ኃላፊነት አለብን። ስለዚህ፤ ቀርበን ተገናኝተን እንድንነጋገር ሃሳብ አቀርባለሁ። በርግጥ በዚህ ጉዳይ እያሰባችሁበት ስላልሆነ አይደለም እኔ ይሄንን ያቀረብኩት። አንዳችን የግድ መጀመር ስላለብን እው። እናደርገዋለን ለምትሉ ቅድሚያውን ልሥጣችሁ! ካልሆነ ደግሞ እኔ ኮንፈረንስ ለማዘጋጀት ዝግጁ ነኝ። ሌሎች አዘጋጅታችሁ ጥሪ ብታስተላልፉ፤ ቀድሜ እገኛለሁ። ይሄን ፈጦ የመጣ አደጋ አላውቅም የሚል ካለ፤ ራሷን በአሸዋው ውስጥ ሽጉጣ፤ ማንም አያየኝም፣ ምንም አልሰማም እንዳለችው ሰንጎ መሆን ነው።"} {"text": "እነሆ በሀገራችን አዲስ ጎሳ መፈጠሩ ተሰማ፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ ሰዎች የጎሳ ማንነታቸውን ለማስከበር፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለመግለጥ ሲታገሉ ነበር የምናየው፡፡ ታሪክ የማያልቅባት ኢትዮጵያ የነባር ጎሳዎችን መብት..."} {"text": "በመጀመርያ በአንድ አነስተኛ ክፍልፋይ «ኔሽን ኦፍ ኢስላም» («የእስልምና ብሔር») ውስጥ አባል ሆነና የልደቱን ስም ማልኮም ሊተል የባርያ ፈንጋይ ቤተሠብ ስም ብሎት ወደ «ማልኮም ኤክስ» ቀየረው። ክፍልፋዩ «ኔሽን ኦፍ ኢስላም» ቢባልም፣ ትምህርቱ ግን እንደ እስልምና በፍጹም አይመስልም። መሪያቸው ስለ መሥራቹ አምልኮት ይሰብክ ነበርና ነጮች ሁሉ አጋንንት እንደ ነበሩ ያስተምር ነበር። ከጊዜ በኋላ ማልኮም ኤክስ ሀሣቡን ቀይሮ ከ«ኔሽን ኦፍ ኢስላም» ለቅቆ ወጣ፣ እምነቱም ወደ ሱኒ እስልምና ቀየረ። የሌሎችን ሰብአዊ መብት ለመከልከል ያሠበው ሁሉ ማናቸውም ዘር ቢሆን እሱ ጋኔኑ ነው ብሎ ያስተምር ጀመር። በዚህም ውቅት ወደ መካና ወደ አፍሪካም ጎብኞ ነበር።"} {"text": "ሰበር ዜና - ግብፅ እና ሱዳን እርስ በርስ የመደጋገፍ ወታደራዊ ውል ዛሬ ተፈራረሙ።የአፍሪካ ቀንድን እና ቀይባሕርን ለመጠበቅ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ወደ የጋራ ወታደራዊ፣ምጣኔ ሃብታዊ እና የውጪ ፖሊሲ ውል ማሳደግ ይገባቸዋል።"} {"text": "በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው የእሳት ቃጠሎ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉንና ንብረት ላይ ጉዳት መደረሱን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ኡባህ አደም..."} {"text": "ልደቱን በወሎ ፖለቲካ መፈረጅም ኢዴፓን አለማወቅ ይሆናል፡፡ ግን ሀብታሙ እንዲህ የሆነው ባህር ማዶ ከተሻገረ በኋላ ወይንስ ከጅምሩ ፤ ዲያስፖራውንም መናቅ ይሆናል፡፡ ወይ አንድነት ስንት ጉድ ይዞ ነበር፤"} {"text": "ከመጀመርያው አጋማሽ የተለየ ባልተነበረው ሁለተኛው አጋማሽ ቅዱስ ጊዮርጊሶች በመስመር በኩል ጥቃት በመሰንዘር የጎል መገናቸውን ለማሳደግ ጥረት አድርገዋል። በ48ኛው ደቂቃ አማኑኤል ከአብዱልከሪም የተሻገረለትን ኳስ ወደ ጎል መትቶ የጎሉን ቋሚ ገጭታ የወጣችበት ሙከራም የምትጠቀስ ነበረች።"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ተሓገዝቲ ኣበየ ወረዳን ቀበሌን ዝልለዩ‘ኳ እንተኾኑ፣ትካሎም‘ውን ሪኢቶ ከምዝህብ ኣቶ ሰለሞን ከበደ ገሊፆም።ሓደ ሰብ ኩነታቱ ክግምገም ከሎ፣ ደረጃ ውሕስነት መግቡ ክሳዕ ክንደይ‘ዩ ዝብል መስፈሪ ኣብ ግምት ከምዝኣትውን፣ትካሎም ምስ ወረዳን ቀበሌን ዘሊቁ ብምውራድ ከምዝሳተፍን ሓቢሮም።"} {"text": "የአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተወካዮችም በበኩላቸው አንጋፋው የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ልዑካን ቡድን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት በማካሄዱ አመስግነው በዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሚካሄዱት እንደዚህ አይነት ጉብኝቶች ትስስር ከመፍጠር በዘለለ የልምድ ልውውጥን በማዳበር የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው ብለዋል፡፡ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ልዑካን በአጠቃላይ በጉብኝቱ እጅግ መደሰታቸውን ገልጸው የአርሲ ዩኒቨርሲቲም በቅርብ ቀናት በባህር ዳር በመገኘት ጉብኝት እንዲያደርግ ጥሪ አድርገዋል፡፡ በተጨማሪም የአርሲ ዩኒቨርሲቲ የICT ዳይሬክቶሬት እና እና በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የግቢ ውበት ላይ አስደናቂ ለውጥ ያመጡት የአነስተኛ እና ጥቃቂን ኅብረት ሥራ ማኅበራት ለባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ልምዳቸውን እንዲያካፍሉና የአጭር ጊዜ ሥልጠና እንዲሰጡ ጠይቋል፡፡ በመጨረሻም አርሲ ዩኒቨርሲቲ ለባህር ዳር ልዑካን ቡድኑ አባላት የማስታወሻ ሥጦታ አበርክቷል፡፡"} {"text": "አዲሷን የብራዚል ዋና ከተማ ትናንት ጎበኘናት፡፡ ገና 59 ዓመቷ ነው፡፡ አሠራሯ ግን የሚያስደንቅ ነው፡፡ ጽድት ያለች ከተማ፡፡ ወደ ታች እንጂ ወደ ላይ ፎቅ መደርደር የማይፈቀድባት፡፡ በዛፎች የተሞላች የጫካ ው..."} {"text": "ለፖርቶ ሪኮ ምግብ ማብሰል አዲስ ከሆኑ በምግብ ዝርዝሩ ውስጥ ብዙ ምርጥ ነገሮችን ላያገኙ ይችላሉ. ለምን? በሌላ ቦታ ልታገኛቸው ስለማልችል ነው. እንደ ሞፎንጎ , አፖፖ እና ሊቾን ያሉ ምግቦች በአካባቢዎ ስፓኒሽ ምግብ ቤት ውስጥ አይገኙም, እና እርስዎ እዚህ ባሉበት ጊዜ ሊመረመሩ ይገባል."} {"text": ""} {"text": "አምባሳደሮቹ የተጠሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየዓመቱ በሚያዘጋጀው የአምባሳደሮቹ የዲፕሎማሲ ተግባራትን ግምገማና የቀጣይ ዓመት አጠቃላይ የውጭ ዲፕሎማሲ የትኩረት ጉዳዮች ላይ እንዲሳተፉ…"} {"text": "የዲያስፖራ አስተባባሪ ጽህፈት ቤት ቢቋቋም ዲያስፖራዎችን እያስተባበረ በሚያጋጥመን ችግር ሁሉ መፍትሄ ከማቅረብና አገራችን የተያያዘችውን የልማት እንቅስቃሴ የበኩላችንን አስተዋጽኦ እንድናበረክት ያግዛል።"} {"text": "በካርታ ላይ ለመመገብ አማራጮቹ ማእከላዊ ሱሺ ምግብ እና ደረቅ ባር ያካትታሉ - ሁለቱም በዋናው መቀመጫ ውስጥ ይገኛሉ (ይህ ከመጠለያው ቀጥታ ከጀርባው ከተዘጋጀው አሞሌ ብቸኛ ሆቴል ሊሆን ይችላል). ሄሜንበርስ የሆቴሉ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት የሚሰራበት ቤት ሲሆን አሚኢም ለመጠቢያው የፒዛ ወይም የበርገር (ወይም ስታርቡክ በጠዋቱ) የሚሄድበት ቦታ ነው."} {"text": "· ኣብ መጀመርያ ሰሙን ወርሒ ሕዳር ናይ ዝሓለፈ ዓመት፡ ኣብ ክልል ትግራይ ብጃንዳ ወያነ ዝተወስደ ሰፊሕን ኣዳህላሊን መጥቃዕቲ፡ ወተሃደራዊ ግጭትን ምእላይ ናይቲ ጃንዳን ኣስዒቡ ኣሎ። እዚ ኩነታት እዚ ኣመቱ ኣብ ኢትዮጵያ እንታይ ክኸውን ይኽእል? ጽልዋኡ ብደረጃ ዞባና ብፍላይ ከኣ ኣብ መስርሕ ሰላምን ዝምድናን ኤርትራን ኢትዮጵያን ከመይ ይግምገም?"} {"text": "አይስ ክሩሽ 4 0 0 Mod የማይገደቡ ሳንቲሞች / የበረዶ ኳሶች የእኔ ቤት ዲዛይን ዘመናዊ ከተማ 1 3 1 Mod ገንዘብ ጋለሪ ቀለም እና ጌጣጌጥ 0 210 Mod ነፃ ግ Free"} {"text": "ጓደኞቹ የማኅሌቱን ቀለም ለማጥናት ሁለት ሦስት ዓመት ይወስድባቸዋል፡፡ ወርቄ ግን በጆሮ ጠገብ ስለ ማኅሌት የሚያውቀውን አሠማምሮ መክፈልቱን ለማግኘት ደቂቃ አይወስድበትም፡፡ ከማኅሌታውያኑ በላይ ማኅሌታዊ ሆኖ ብቅ ይላል፡፡ እንዲያውም ስለማኅሌታውያኑ ሞያ የሚያስተዋውቃቸው እርሱ ይሆናል፡፡"} {"text": "ኸበርኩምን ዝኸበርክንን ኤርትራውያን ኣሕዋትና፥ ኮሚቴ ሓድነት ኤርትራውያን ንፍትሒ፡ ከምቲ ኣብ ዝሓለፈ ሕዝባዊ ኣኼባና ዝገለጽናዮን፡ ብሕዝቢ ዝተመረቐልናን መሰረት፣ ኣብ ብዙሓት ዓብይቲ ከተማታት ዓባይ ብሪጣንያ ዑደት ፈጺምና። ኣብተን ኤርትራውያን ኣሕዋትና ብብዝሒ ዝርከቡለን ከተማታት ሕዝባዊ ኣኼባታት ብምክያድ፡ ነቲ ኮሚቴ ሓድነት ኤርትራውያን ዘቕረበቶ እማመ ናብ ኣኼበኛታት ኣቕሪብና፡ ተመያዪጥና፥ ኮሚቴታት እውን"} {"text": "ለምንድነው፣ የአንድ ፓርቲ ሥርዓት አምባገነን አስተሳሰብ አራማጆች በድፍን ምሥራቅ አውሮፓና በአፍሪካ ፣በእሲያ አገሮችና በላቲን አሜሪካ ሥር ሊተክሉ የቻሉት? ለምንድነው በምዕራብ አውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ያሉ መንግሥታት፣ ሰበአዊ መብቶችን የሚከበሩት? ለምንድነው ብዙ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ፉክክር በምዕራብ አውሮፓ ብቻ የምናየው? ….የፓርላማ ሥርዓትና ነጻ ጋዜጣዎች ፣ የተለያዩ የቴሌቪዥንና የራዲዮ ጣቢያዎችን በምዕራቡ ዓለሞች ብቻ በብዛት የምናገኘው?"} {"text": "ይህ የመርማሪ ቡድን የቀረበለትን አቤቱታ መቀበሉንና በጉዳዩ ላይ የማንም ተጽዕኖ የማይደረግበትን የራሱን ምርመራ እንደሚያደርግ ከትላንት በስቲያ ባወጣው ባለ 8ገጽ መግለጫ ላይ አሳውቋል፡፡ ይህ የአቤቱታ ፋይል ቁጥር የተሰጠው ጉዳይ በግልባጭ ለባንኩ ፕሬዚዳንትና ለከሳሽ ተወካይ ድርጅት (IDI) እንዲደርስ ተደርጓል፡፡(የደብዳቤው ሙሉ ቃል እዚህ ላይ ይገኛል)"} {"text": "የእንሰሳ ጠባቂ የተባሎትን በሶስት ከፍለን ማየት እንችላለን፡፡ የመጀመሪያው እንሰሳውን ለግል ጥቅሙ የሚያውለው ሲሆን ሁለተኛው እንሰሳውን በኪራይ የተረከበ ሲሆን ሶስተኛው ደግሞ እንሰሳውን ለመጠበቅ ለመቀለብ ወይም ደግሞ በማናቸውም ሌላ ዓይነት ሁኔታ እንሰሳውን የተረከበና በራሱ ጠባቂነት ውስጥ ያለ ነው፡፡ በእንዲህ ያለ ሁኔታ እንሰሳው ጉዳት ቢያደርስ አላፊ የሚሆነው ይኸው እንሰሳ በእጅ የሚገኘው ሰው ነው፡፡"} {"text": "ዝርዝሮች: ኢሌሳር በተስተካከለ ጀርባ ነጭ የተጠናቀቀ ነሐስ ነው ፡፡ ባለ 24 ባለ ረዥም አይዝጌ ብረት ገመድ ሰንሰለት ወይም ብሩክን በመደበኛ የሾርባ ሚስማር ባካተተ ተንጠልጣይ መካከል ይምረጡ። ኢሌሳር 62.2 ሚሜ ርዝመት ፣ በሰፋፊው 32.4 ሚሜ እና በከበሩ ድንጋዩ ላይ 10 ሚሜ ውፍረት አለው። ከኪዩቢክ ዚርኮኒያ ጋር በግምት 22.8 ግራም ክብደት ያለው ይሆናል ፡፡"} {"text": "የዋስትና መብት የሚነፈግባቸው ምክንያቶች ፍርድ ቤቶች ከተለያዩ ሁኔታዎች አንፃር እየተመለከቱ ሊመዝኗቸው የሚገባቸው ስለመሆኑ አንድ ተከሣሽ የዋስትና መብት ቢከበርለት ግዴታውን የሚፈጽም የማይመስል ነው ተብሎ ግምት የሚወሰደው በቂና ህጋዊ ሊባሉ በሚችሉ ምክንያቶች ሊሆን እንደሚገባ፤ እንዲሁም ምክንያቶቹ በቂና ህጋዊ ናቸው የሚለው ጉዳይ ከተለያዩ ከባባዊ ሁኔታዎችና ከጉዳዩ ልዩ ባህርይ አንፃር ፍርድ ቤቱ ሊገነዘበው የሚችለው ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባ ስለመሆኑ የወ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 67(ሀ) Download Cassation Decision"} {"text": "ዘመናዊ የመጫወቻ ስፍራ በሁሉም የዕድሜ ክልል ለሚገኙ ልጆች ብቻ ሳይሆን ለወጣቶችም በአየር ላይ ያልተገደበ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ደስታን ይፈቅዳል ፡፡ በመወዛወዣዎች እና በመጫወቻ ስፍራው ላይ በተጫኑ ሁሉም መሳሪያዎች ላይ መጫወት ፣ በተለይም ከጓደኞች ጋር በሚደረጉበት ጊዜ በጣም ጥሩ ..."} {"text": "ብምኽንያት ኣህጉራዊ መዓልቲ ምጥፋእ መሃይምነት፡ \"ሕሉፍና መወከሲ መጻኢ መደባትና\" ብዝብል ቴማ፡ ትማሊ 8 መስከረም ኣብ ኣዳራሽ ዞባ ማእከል ኣስመራ ዋዕላ ተኸፊቱ።"} {"text": "በቅርብ የምርጫ ውድድሮች ላይ, ባራ ዳ ቲጁካ የተባለው ቮሎዶሮም በ 2016 ቱን ኦሎምፒክ ውድድር ለሚደረገው የሩጫ ውድድር ለሚደረገው ውድድር ዝግጁ ለመሆን ይመስላል. የዚህ ቦታ ግንባታ በጁን መጨረሻ ላይ ይጠናቀቃል. ይህ ዘመናዊ ሕንፃ ለዚህ ዝግጅት በተለየ ሁኔታ የተገነባ ስለሆነም ጨዋታዎች ከተጠናቀቁ በኋላ እንደ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ይገለገሉ."} {"text": ""} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "የእኛ ሀገር አንደኛው ችግር፤ የዴሞክራሲና የሊበራሊዝም መስተጋብር አለመኖር ነው። ሌጣውን ያለሊበራሊዝም ዴሞክራሲውን እንጀምር ማለታችን ነው ችግራችን፡፡ ደርግ በአንድ ሥርዓት ውስጥ ያለውን አፋኝ ተቋም ማለትም ወታደሩን፣ ፖሊሱን ደኅንነቱን ፊት ለፊት በግልጽ አውጥቶ ነበር የተጠቀመበት፡፡ ምንም ርእዮተ ዓለማዊ ሽፋን አልነበረውም፡፡ ኢሕአዴግ ግን ለሰው ልጅ ነፃነት ያገለግላሉ ተብለው የተቀመጡትን እንደ ፕሬስ ነፃነት፣ ምርጫ፣ የሲቪክ ተቋማት ፈቅደናል ብሎ ነገር ግን ወደ ራሱ አላምዶ ነው ለጭቆና መሣርያነት የተጠቀመባቸው፡፡ በደርግ እና በኢሕአዴግ መካከል ያለው ልዩነት ይኸው ነው፡፡"} {"text": "“ወጣቱ ትውልድ በዓድዋ ላይ በደም ማኅተም የታተመውን አንድነት ጠብቆ ሀገርን የማሻገር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ዳኝነት አያሌው March 2, 2021"} {"text": "በመግቢያዎች ላይ ገንዘብ ይቆጥቡ - በመግቢያ ክፍያዎች ብዙ የመጡ ምሳሎቶችን እየጎበኙ ከሆነ, በርካታ ባለብዙ ማሸጊያ ቅናሽ መያዣ ስለመግዛት ያስቡ. የሎስ አንጀለስ ካርዴ ( The Go Los Angeles Card) የሚሰሩ ብዙ ነገሮችን ያቀርባል. ነገር ግን ከመግዛታቸው በፊት ዋጋውን በደንብ እንደሚጠቀሙ እርግጠኛ ይሁኑ. CityPASS ያነሱ ቁምፊዎችን (ግን ሊመለከቱት ከሚፈልጉት) ያቀርባል."} {"text": ""} {"text": "‹‹ነቢዩ ሙሐመድ ፍጡራንን በትንግርታዊ ፍጥነት ወደ መጨረሻው የመታደል ደረጃ አድርሷቸዋል። የሰው ልጆች ከርሱ በፊት የነበሩበትን የጥመት ሁኔታ አስተውሎ የቃኘ ሰው፣ከርሱ በኋላ ያለውን ሁኔታቸውንና በርሱ ዘመን የደረሱበትን ታላቅ ምጥቀት ያስተዋለ ሰው፣በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት የሰማይና የምድርን ያል የተራራቀ መሆኑን ይገነዘባል።››"} {"text": "ስለሆነም መማር ያለብንና የሌለብንን እንወቅ፤ እንደ መልካም ባህል የሙጥኝ ያልናቸውን – ሰው ምን ይለኛል፣ ይሉኝታ፣ አድመኝነትን፣ ዘረኝነትን፣ ጠባብ ወገንተኝነትን፣ … አጉል ባህሎች አውልቀን በመጣል ግልጽነትን፣ የሌላውን መብት (ከማሰብ ጀምሮ እስከ መናገር) ማክበርን፣ ትህትናን፣ ቅንነትን፣ … በየዕለቱ ህይወታችን፣ በንግግራችን፣ በፓልቶክ ውይይታችን፣ በስብሰባችን፣ በቴሌኮንፍራንሶች፣ ወዘተ እንለማመድ፡፡ ሥልጣን ላይ ባሉት የሰላ ሒስ ስንሰነዝር እኛም በሌሎች ላይ ሥልጣናችንን እንዴት እንደምንለማመድ እንጠይቅ፡፡ ዕብጠትን፣ ከኔ በላይ ላሳር-ነትን እናስወግድ – የባህል ለውጥ እናካሂድ፡፡ ጥራዝ ነጠቅ አንሁን፡፡ ከምዕራቡ ዓለም ብዙ የምንማረው ባህል አለ፡፡ ሃሎዊንና የመሳሰሉት ግን ቢቀሩብን የሚቀርብን ምንም ነገር የለም፡፡"} {"text": ""} {"text": "አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና\t"} {"text": ""} {"text": "ሁሉም አምባገነኖች ፣….ሒትለርና ሞሰሊኒ፣ ሌኒንና ስታሊን፣ ማርክስ፣ ማኦ ፖልፖት…. ዮሴፍ ጎብልስ ፣ ያውም እነሱ ግንባር ቀደም ሁነው፣ ለዚህ መብት መከበር፣ መታወቅ፣በሥራ ላይ መተርጎም፣ (ታሪካቸውን አንብቡ) እነሱ እንደ ሌሎቸ ዲሞክራቶች አብረው ፣ እነሱ ጎን ቆመው ታግለዋል።"} {"text": "ጣቢያ ያሉት ሁሉ ከራሱ ውጭ ግድ የሌለው፣ ለሌላው የማያስብ፣ ሥርዓት የለሽ፣ ማን አለብኝ ባይ ጎረምሳ አድርገው ገመቱት፡፡ ለማስረዳት ብዙም አልጣረም፡፡ ልቡ ከእኅቱ ጋር ነበር፡፡ ጣጣውን በግማሽ ሰዓት ውስጥ ጨርሶ ቅጣቱን በቀሪው ግማሽ ሰዓት ተቀጥቶ፣ ወደ እኅቱ ደወለ፡፡ አንድ ሴትዮ አነሡና ‹‹ሐኪሞቹ አትግቡ ስላሉ ሰው አታናግርም›› አሉት፡፡ ጎረቤቷ ነበሩ፡፡"} {"text": ""} {"text": "ምስ ተርጎምቲ ብዙሕ ኢና እንሰርሕ፡ መብዛሕትኡ እዋን ከኣ ብተለፎን እዩ። ኣብኡ ምስጢርካ ኣይወጽእን እዩ። እቲ እትብሎ ኩሉ ኣብቶም ዚምልከቶም ኣካላት እዩ ዚተርፍ።"} {"text": "ጥቂት ቆይቶ እንግዲህ ሜዳው ደም ለብሶ ሣሩ አፈሩ እንዳለ ቀይ ሁኖአል። ጥቁሩም ነጩም ወንድ ልጅ ተናንቆ አደኛው ለባሪያ ፍለጋ ሌላው ለመብቱ- ተያይዘው ወድቀዋል።"} {"text": "በ NordVPN ሰነድ መሠረት ድርብ የ NAT ስርዓት ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ ሁለት አካባቢያዊ አውታረ መረብ በይነገጽ መፍጠር ነው። አንድ በይነገጽ በአገልጋዩ ላይ ተመሳሳይ አካባቢያዊ የአይፒ አድራሻ ያገኛል። ሌላኛው የዘፈቀደ የአይፒ አድራሻዎችን ከሚሰጥ ተለዋዋጭ NAT ጋር ተጣምሯል ፡፡"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የኢንዱስትሪ መርመራ ብርሃን LWW-1 ኤልኢስት ግድግዳው ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ቡፋሎ በዓመት ደመወዝ በ 2.9 ሚሊዮን ፓውንድ (2021 ስታትስቲክስ) ለራሱ ያልተለመደ መኪና እና ውድ ቤት ለራሱ ገዝቷል ፡፡ ይህንን ባዮ ስጽፍ አርአጆ ከሴት ጓደኛው ጋር በሚኖርበት መኖሪያ ውስጥ ይኖራል ፡፡"} {"text": "ርዕሰ-መስተዳድሩ ዛሬ ሰጥተውታል ያለውን መግለጫ ጠቅሶ ፋና ባሠራጨው ዘገባ የአንድ የኮንስትራክሽን ድርጅት መኪኖችን አጅበው ሲንቀሳቀሱ ከነበሩ የመከላከያ አባላት ጋር በተፈጠረው ግጭት በጉዳዩ ውስጥ ያልነበሩ ሰዎች ጭምር መገደላቸውን መጠቆማቸውን አመልክቷል።"} {"text": "ሆኖም የሴቶችን መብት አስከብሬያለሁ ድስኩር በውቅሩ ያለውን ዘርፈ ብዙ ጭቆና ለመሸፈም ካልሆነ በእውነታው የምናየው አይደለም፡፡ በህወሓትኢህአዴግ ትግል ውስጥ በርካታ ሴቶች መሳሪያ አንግተው ስርዓቱን አዲስ አበባ ድረስ አድርሰውታል፡፡ እንደ አረጋሽ ያሉት በፖለቲካ ልዩነት ስርዓቱን ጥለው ሲወጡ ሌሎቹ ደግሞ የረባ ቦታ ሳይሰጣቸው በሌለ መስክ ሲሰማሩ ስልጣኑ በወንዶች ቁጥጥር ስር እንዲሆን ተደርጓል፡፡ ህወሓት ጋር ታግለው ስልጣን ላይ ከወጡት ይልቅ ጦር ሜዳ ላይ እያለች የተሰዋችው ቀሽ ገብሩ በርካታ ሰዎች ያውቋታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "__utmc ስታቲስቲክስ ተጠቃሚው ድር ጣቢያውን ለቆ የሚወጣበት ትክክለኛ ጊዜ ላይ የጊዜ ማህተም ይመዘግባል። የድር ጣቢያ ጉብኝትን ቆይታ ለማስላት በ Google ትንታኔዎች ጥቅም ላይ ውሏል።"} {"text": "እቶም 10ታት ዝቑጸሩ ሰልፈኛታት፣ ኣብ ኣፍደገ እቲ ኤምባሲ ንእትርከብ ባንዴራ ኢትዮጵያ ብምውራድ ነታ ናይ ቀደም ኮኾብ ዘይብላ ባንዴራ ከምዝሰቀሉ’ውን ተሓቢሩ።"} {"text": "ኣየኖት ጕጅለ ናይዚ ህዝቢ ኣብቲ መጀመርታ እዋን ናይ ክታበት ዕድል ከም ዝወሃቦም ብዓል መዚ ህዝባዊ ጥዕና ክውስን እዩ። እቲ ብዓል መዚ ንዕለት 31 ነሓሰ ነቲ ናቱ ሃገራዊ መደብ ክታበት ከቕርቦ እዩ።"} {"text": "ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።"} {"text": "የኢትዮጵያን ታሪካዊ ታላቅነት በማሰብ እንደገና ገናና አገር እንደምትሆን የሚያመላክቱ ናቸው የሚባልላቸው ሕዝብን ቀስቃሽ መፈክሮች ህወሃት ለራሱ ድብቅ ዓላማ ሊጠቀምበት ያሰበ ስለመሆኑ ሲነገር ቆይቷል፡፡ “ህዳሴ” (ዳግም ልደት – renaissance)፣ “ትልቅ ነበርን ትልቅ እንሆናለን”፣ … እየተባሉ የሚለፈፉ መፈክሮች የኢትዮጵያን ሳይሆን የአክሱምን ገናናነት እንደገና እንዲወለድ በማድረግ በድጋሚ ትልቅ ለመሆን የተወጠነ ነው በማለት የሚከራከሩ፤ ትግራይ ካለ ዓቅሟ የምታካሂደው የኢኮኖሚ፣ የትምህርት፣ የወታደራዊ፣ ወዘተ “ልማታዊ እንቅስቃሴ” በተያያዥነት ሊጠቀስ እንደሚገባ በአስረጂነት ይጠቅሳሉ፡፡"} {"text": "በአዲሱ አገልግሎት ጅማሬ ላይ የ ‹PayPal› ከፍተኛ መጠን ያለው ምናባዊ ምንዛሬ መግዛቱ ከአክሲዮን ዋጋዎች መነሣት በስተጀርባ ካሉት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ነው ተብሏል ፡፡"} {"text": "አንድ ዎርፍ ከሞተ, ሀ የሞት ማሳሰቢያ ፍርድ ቤቱን እና ሌሎች ፍላጎት ያላቸውን ሰዎች ለማስታወቅ በተቻለ ፍጥነት ሊቀርቡ ይገባል. ከዚያም የጊዚያዊነት ሪፖርት በ 60 ቀናት ውስጥ ይሞላል. በዎርዱ የመጨረሻ ሞግዚት በሞት ከተለየ በኋላ ሪፖርት ካደረጉ ከሞቱ በኋላ የድንገተኛ ቀን በሞት እንዲቀጣ ለማድረግ የአስተያየት ጥቆማ አሁንም አስፈላጊ ነው."} {"text": "እዞም ዚስዕቡ 6 ተርእዮታት ኣብ ኣመል መስተ ዘሎዎም ሰባት ዚኽሰቱ’ዮም። ወልፊ ኣልኮል ከም ነጸርታ (diagnos) ኪወሃብ: ኣብዘን ዚሓለፋ 12 ኣዋርሕ: እንተ ወሓደ ሰለስተ ካብዞም ዚስዕቡ ተርእዮታት ብሓደ ኪኽሰቱ ኣለዎም።"} {"text": ""} {"text": "(የካቲት 29 2010 ዓ.ም.) የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት የውጭ ግንኙነት መምሪያ በጀመረው የዲፕሎማሲያዊ ጥረት መሰረት ከአሜርካ የውጭ ጉዳይ መስሪያቤት (ስቴትስ ዲፓርትመንት)..."} {"text": "በዚህ ሁሉ ውስጥ የተለያዩ ማባበያዎችንና ማስፈራሪዎችን ለመጠቀም የሞከረው ህወሓት “እኛ ከተነሳን አልሸባብ ሶማሊያን ይቆጣጠራል፤ ቀጣናው ሰላም አልባ ይሆናል፤ …” የሚሉትን ራሱን የአሜሪካ እውነተኛ አጋር አድርጎ ለማቅረብ የሄደበትም መንገድ አልሠራለትም። እንዲያውም ሌላ አቧራ አስነስቶበታል።"} {"text": "ሥልጠናው፤ ተሳታፊዎቹ ስለ ሰላም ከሚተነትኑበት እና ከሚገልጹበት አዳዲስ ዘዴዎች ጋር እንዲተዋወቁ፤ እንዲሁም በአካባቢያቸው ማኅበረሰብ እና በሚያውቋቸው ሰዎች ዘንድ የሰላም አምባሳደርነት ሚናቸውን በስኬት ለመጫወት የሚረዷቸውን ተጨባጭ እውቀቶች እንዲቀስሙ እና ዋቢ ድርሳኖችን እንዲያውቁ በሚያስችላቸው አኳኋን የተቀረጸ ነው፡፡"} {"text": "ቫይረሱን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እስካሁን ትምህርት ቤቶችን መዝጋት፣ የሥራ ቦታ እና የትራንስፖርት ላይ መጨናነቅን መቀነስ፣ ከውጭ የሚገቡትን ወደ ለይቶ ማቆያ ማስገባትን እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅን ጨምሮ፤ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውንም አንስተዋል።"} {"text": "ዛሬ ጠዋት የፍትህ አስተዳደር የጋራ ኮሚቴ በዲሲ ኮዱ መሠረት የአስቸኳይ ጊዜ ስልጣንን በዲሲ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ዳኛ ሞሪን እና እኔ በሕዝባዊ የጤና ቀውስ ወቅት አስፈላጊ እርምጃዎችን እንድንወስድ እና ቀያሪ ጊዜያችንን ለማሳካት እና ሌሎች አስፈላጊ ለውጦችንም ለማድረግ በዲሲ ኮድ ይህንን ትእዛዝ አውጥቷል ፡፡ የኮሮኔቫቫይረስ አደጋን ለመቋቋም የፍርድ ቤት ስራዎች እና መመሪያዎች። የዲሲ ፍርድ ቤቶች የህብረተሰቡ የአደጋ ጊዜ ፍላጎቶችን ለማሟላት እየጣሩ ሲሆን ተጋላጭነትን በተቻለ መጠን በተቻለ መጠን ለመቀነስ ግን ጥረት ያደርጋሉ ፡፡"} {"text": "5.\tእርስዎ እንደ አቶ መለስ ሙሉ ስልጣን የሎትም እየታባለ ይወራል። እንዲያውም የህሐዋት ጠንካራ ሰዎች ናቸው ከህላ ሆነው እርሶን የሚመሩት ይባላል፤ እርሶ ምን ይላሉ?"} {"text": "ሰበብ አስባብ መደርደር እስከተቻለ ድረስ፣… የሰውን ንብረት መድፈር ይቻላል ማለት ነው? ማጯጯህና ማግለብለብ እስከተቻለ ድረስ፣… የንብረት ባለቤትነትን መጣስ ይቻላል። “ጭፍን እምነትን”፣ “መስዋዕትነትን” እና “ዘረኝነትን” ተገን ያደረጉ ማመካኛዎችን ማስተጋባት እስከተቻለ ድረስ፣…"} {"text": "ግን የጥያቄዎቹ ሁሉ ዋና ጥያቄ ፣ “እኛን”፣ ይህ ነገር ፣ ይህ ቃል….እንደገና መደገም አለበት፣ “እኛን ኢትዮጵያኖችን” እንደ ገና የሚያሰባስበን ፣ እንደገና እኛን አንድ የሚደርገን ነገር ምንድነው? የሚለው ጥያቄ ነው።"} {"text": ""} {"text": "ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።"} {"text": "ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ..."} {"text": "ተምቹን ለመቆጣጠር ሊወሰዱ የሚችሉ ቀጥተኛ እርምጃዎችም በዋናነት በማሳዎቻቸው ከተምቾቹ ጋር ቀን ተቀን አብረው የሚኖሩት አርሶአደሮችን መሰረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "መፍትሄው አሁንም በኢትዮጵያ ቀኖና መሰረት (ስዕል አሳሳል ስርአትም የመንፈስ ዝግጅትም ስላለው ) የሚስሉ አባቶችና ወንድሞች አሉ :: በጸሎት መንፈስ ሆነው ቅዱሳት ስዕላትን ዛሬም ይስላሉ:: እነዚህን ማበረታታትና በነዚህ ሰዎች ስዕል እያሳሉ በካህን አስባርኮ ለቤተክርስቲያን በመባ መልክ መስጠት የሁሉም ዜጋ ሀላፊነት ሊሆን ይገባል ::\""} {"text": "ሦስተኛው ሞገድ ቢ 2 ፣ አነጣጥሮ ተኳሽ ፣ ጄኔራል አሳዛኝ ፣ አሳጅ ቬንቴርስ እና ጄኔራል ካላኒ ናቸው ፡፡ አነጣጥሮ ተኳሽ Droid የራሱን ነገር እንደሚያከናውን እና ይህኛው በፍጥነት እንደተጠናቀቀ ዮዳ ቀደም ብዬ አጣሁ ፡፡ አነጣጥሮ ተኳሽ እሱንም ለመግደል በ GAS ላይ ምት ያገኛል እና ባሪስስ በዚያ ጊዜ ምንም ተስፋ የለውም ፡፡ 1,008,150 የክልል ነጥቦችን ባስመዘግብበት ጊዜ ይህ ቲቢ የእኔ በጣም መጥፎ የትግል ተልዕኮ ነው ፡፡"} {"text": "አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኮሮናን በመከላከል የምርት ሂደቱ እንዳይስተጓጎል እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎችም ተቋማት ምሳሌ እንደሚሆን በህዝብ ተወካዮች..."} {"text": "የአፍሪካ ሴኩሪቲ ተንታኝ የሆኑት ፒተር ፋም ፈረንሳይ እየወሰደች ያለው ርምጃ አይገርመኝም ይሉና ክፋቱ የስላማዊው ማግረብ አልቃይዳ በቀጣዮቹ ወራትም መተናኮሉ አይቀርም በማለት ስጋታቸውን ይገልጣሉ።"} {"text": "በውጭ ሀገር የምትኖሩ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ የሶደሬ ባንክ አካውንት በማስገባት ወይም ኢትዮጵያ የሚኖር ሰው እንዲያስገባ በማድረግ፣ በኢትዮጵያ የምትኖሩ ከሆነ ደግሞ ገንዘቡን የሶደሬ ባንክ አካውንት ውስጥ በማስገባት ወይም ሶደሬ ቢሮ በመሄድ መክፈል ትችላላቹ። ደረሰኝ በኢሜል እንልካለን።"} {"text": ""} {"text": "‹‹አዲስ ልብ እሰጣችዘኋለሁ አዲስም መንፈስ በውስጣችሁ አኖራለሁ። የድንጋዮችንም ልብ ከሥጋችሁ አወጣለሁ። የሥጋንም ልብ እሰጣችኋለሁ። መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ። ታደርጉትማላችሁ›› እንዳለ ህጉን የሚጠብቁ በዚያ ይኖራሉ፡፡ መኖር ያልቻሉት ደገሞ ሥፍራውን እየሄዱ ያያሉ፡፡ በቅዱ በመንፈሱ ይረካሉ፡፡ ፍርዱን የጠበቁት ለአገልግሎት ይፋጠናሉ። ተግተው ይፀልያሉ። አብዝተው ይማፀናሉ። ‹‹ራሱን ከፍ የሚያደርግ ሁሉ ይዋረዳልና፤ ራሱንም የሚያዋርድ ሁሉ ከፍ ይላል›› እንዳለ በገዳሙ ያሉ መነኮሳት ራሳቸውን አዋርደው ከፍ ማለትን መርጠዋል። አይኮሩም፣ ስለ ሁሉም ነገር ፈጣሪያቸው ይቅደም ይላሉ። ሊቃውንት ትሕትናን ተከተሏት ገንዘብም አድርጋት ይላሉ። እነርሱም ትሕትናን እየተከተሏት ነው፡፡"} {"text": "የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሺፈራው ሽጉጤ ደህዴንን እንዲመሩ ተመርጠዋል። የመከላከያ ሚኒስትርና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈጻሚ አቶ ሲራጅ ፈርጌሳ ምክትል ተደርገዋል። በዚሁ መሰረት የጠቅላይ ሚኒስርነቱን ቦታ ለመያዝ የሚወዳደሩት አራት እጩዎች ይፋ ሆነዋል።"} {"text": "በአንድ ሰሞን ፓትርያርኩንና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ያጣንበት ምክንያት ምን ይሆን? የእግዚአብሔርስ መልእክቱ ምንድን ነው? ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የኀዘን ቦታ ላይ ‹‹ሞት ታላቅ መጽሐፍ ነው፤ ነገርግን የሚያነበው የለም›› እንዳሉት ከሰሞኑ ሁኔታ የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፣ ሌሎቻችንስ ምን እንማራለን?"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "እህቴ ወለተ እግዚእ ፣ ስምሽን እንደዚህ ነው መጻፍ ያለብሽ፣ በመቀጠል፣ ሞት ደጃፍ ላይ የቆመ እየመሰለሽ ነፋስ በነፈሰ ቁጥር አትጨነቂ፣ በማይድን በሽታ መያዝ ማለት የሞት በራፍ ላይ መቆም አይደለም፣ እስቲ አስቢው አንቺ ከተያዝሽ ወዲህ ስንት ያልተያዙ ሰዎች አለቁ፣ ደግሞስ የማይድን ያልሽው ዓንቺ ነሽ እንጂ እግዚአብሄር አይደለም፣ ያልታመመው በታመሙት የታመመው በሞቱት መጽናናት አለበትኮ፣ ካንቺ የባሱትን እያሰብሽ መጽናናት አለብሽ፣ ጌታ ተአምር ሊያናግርሽ ሊሆን ስለሚችል በትዕግስት ጠብቂው፣ እግዚአብሄር በምህረት እጁ ይዳብስሽ፣"} {"text": "በመጨረሻም ፣ ተረት-አፈታሪነቱን እንዲመራ ያደረገው ወሳኝ ሚና ለተጫወቱት ማርከስ ራሽፎርድ ወላጆች (በተለይም ሜላኒ ፣ እናቱ) ሕይወት መስጠቱ Lifebogger ነው ፡፡ የማርከስ ራሽፎርድ አባት ሮበርት የእኛ አይደለም። በህይወቱ የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ከሚመሩት ኮምፓስ መካከል እርሱ ነበር ፡፡"} {"text": ""} {"text": "አንዳንድ ጊዜ በተቋማቱ እና በግለሰቦቹ የሚፈጸሙትን ስሕተቶች መናገር ሃይማኖቱን እንደ መድፈር፣ ለጠላት አሳልፎ እንደ መስጠት፣ ገመና እንደ ማውጣት እየተቆጠረ በመምጣቱ አልባሌ ሰዎች እና አልባሌ አሠራሮች የእምነት ተቋማቱን ምሽግ አድርገው የፈለጉትን እንዲያደርጉ ዕድል እየሰጣቸው ይገኛል፡፡"} {"text": "ከሶስት ወራት በፊት በዳስ የሚማሩ ተማሪዎችን ሁኔታ በቴሌቪዥን ከተመለከተ በኋላ ትምህርት ቤቱን ወደ ዘመናዊነት ለመቀየር ስፍራው ድረስ በመምጣት በገባው ቃል መሰረት ሚያዚያ 27/2011 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው ት/ቤቱ፡ በቀን ለ16 ሰዓታት እየተሰራ በ110 ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።"} {"text": "እጣፈንታቸው በሌሎች እንዲወሰን ግድ የሆነባቸው ኮሪያዎች፤ ደቡብ እና ሰሜን ተብለው ሲለያዩ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ዝምድና ከድንበር ጋር አብሮ እንዲቆራረጥ ሆነ፡፡ ሰሜን ኮሪያ እና ደቡብ ኮሪያ የሚገኙ የአንድ ቤተሰብ አባላትን የነጠለው ውሳኔ፣ ከሀያ ሁለት አመታት በኋላ ይፋ በተደረገ ሚስጥር መፍትሄ ያገኘ መሰለ፡፡ የሁለቱ አገሮች መሪዎች በድብቅ አንዱ የአንዱን ዋና ከተማ እንደጎበኙ እና ዋና የጉብኝቱ አላማም የሁለቱ ኮሪያዎች ሰላማዊ ውህደትን በመሻት የተከናወነ መሆኑን የሁለቱ ሀገር መሪዎች ገለፁ፡፡ የሰሜንና የደቡብ ኮሪያ የጋራ ስምምነት የተባለ ሰነድ መፈራረማቸውን አወጁ። ይሁን እንጂ፤ ይህን ያስፈፅማሉ በሚል ከሁለቱ አገሮች በተውጣጡ ልዑካን የተቋቋመው ኮሚቴ ያለምንም ውጤት ከአንድ አመት በኋላ ታገደ፡፡ በ1990 የሁለቱ ኮሪያዎች ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሲኦል ላይ ተገናኝተው የኮሪያውያንን አንድነት በተመለከተ ውሳኔዎችን ቢያስተላልፉም፣ ከኒኩሊየር ማበልፀጊያ ፖለቲካ ጉዳይ ጋር የተያያዘ ውዝግብ በመፍጠሩ ውጤት አልባ ሆነ፡፡ ከአመት በኋላ፤ እንደገና የሰሜን እና የደቡብ ኮሪያ የጋራ ስምምነትን የሚገልፅ ሰነድ አወጡ፡፡ የሰነዱ ዋነኛ አላማም፤ የሁለቱን ኮሪያዎች ሰላማዊ ውህደት የሚመለከት እንደሆነ አወጁ፡፡"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "በአጠቃላይ፣ እርስ-በእርስ ለመነጋገር ሁላችንም እኩል የመናገር ነፃነት ሊኖረን ይገባል። እኩል ካልተነጋገርን አንግባባም፤ እኛ ካልተግባባን ብሔራዊ መግባባት አይኖርም። የተለያየ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ፣ እምነት፣ ሃይማኖት፣…ወዘተ ያላቸው ብሔሮች፥ ብሔረሰቦችና ህዝቦች፣ የተለየ የፖለቲካ ልምድ፣ አቋምና አመለካከት ያላቸው የፖለቲካ ልሂቃን በነፃነት የሚነጋገሩበት የጋራ መድረክ በሌለበት እንዴት መግባባት ይቻላቸዋል?"} {"text": "አያ ካሕሳይም እንደ አደይ አለማሽ በውስጡ የተለያዩ ስሜቶች ይፈራረቁበታል። የሚስቱና የልጁ ገዳዮች እናት አጠገቡ ቀምጠው ያለቅሳሉ። ልጆቻቸው ባይገድሉትም እሱንም ገድለውታል። ስለ ሥላስ ሞት በልቡ ያለውን እውነት የሚያውቀው እሱ ብቻ ነው። ተበድያለሁ ባይ ይሆን? እውነት ሥላስን ገድሎ እንደሆነስ?"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ የፓናል ብርሃን 48W እጅግ በጣም ቀጭ ያለ የፓነል ብርሃን ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽና፡ ንእንጌራ ምርኣይን ነቲ ናይ ወርትግ መስዋእቲ ብልዕን ነቲ ወርትግ ዚሐርር መስዋእትን ናይ ስናብትን ናይ ስርቂ ወርሕን ናይ ምዱባት በዓላትን ናይ ቅዱስ ነገርን ንመተዓረቒ እስራኤል ዚኸውን መስዋእቲ ሓጢኣትን ንኹሉ ዕዮ ቤት ኣምላኽናን ዚኸውን በብዓመት ሲሶ ሚትቃል ክንህብ፡ ኣብ ርእስና ትእዛዝ ጸዐንና።"} {"text": "መከላከያ ሰራዊቱ የሃገር ዳር ድንበር እያስከበረ የትግራይን ህዝብ በልማት እየደገፈ የኖረ የአብራክ ክፋያችን ሆኖ ሳለ የዘራፊው ቡድን ጥቃት መፈጸሙ አሳዝኖናል ብለዋል የብሔረሰብ አስተዳደሩ የሃገር ሽማግሌዎች፡፡"} {"text": ""} {"text": ":lol: ዝም በል! አንተ ነቀርሳ :lol: ምነው ተቃጠልክ በቅናት? ሉጢ! :?___ ምናለ ብናነብበት? አንተን ምን ቁርጥ አረገህ? ቴትም ያንጣው:: የማነው ባካችሁ___ክልፍልፍ!!!"} {"text": "የጎብኝዎች ቁጥር እና ተያይዞ ያለው ኢንዱስትሪ በወቅት ላይ የተመሰረተ መሆኑን የሚያስረዱት አቶ ስዩም፤ በሥራ ላይ ከቆዩባቸው ስድስት ዓመታት መካከል ያለፈውን ዓመት እጅግ ዝቅ ባለ የሥራ እንቅስቃሴ በተለየ እንደሚያስታውሱት ያወሳሉ።"} {"text": "‹‹ሥራዬን በጣም ነው የምወደው። ሕዝቡም በጣም ይወድልኛል። ራሴ ነኝ ኤዲቲንግ የምሠራው። ቅዳሜ እሁድ የእረፍት ጊዜን በሥራ ነው የማሳልፈው። እንደውም አንዳንዴ ምሳ ሰዓቴን የምረሳበት ቀንም አለ›› በማለት ለሙያዋ ያላትን ጥልቅ ፍቅር ትናገራለች፤ አስካለ።"} {"text": "በወቅቱ ኬንያ ከ600ሽህ በላይ ሶማሊያዊያን ስድተኞችን አስጠልላ ነበር። የኬንያ መንግስት በወቅቱ ለሶማሊያዊያን የሰጠውን ጥገኝነትና ዋስትና የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት UNHCRን ጨምሮ ሌሎችም ያወደሱትና አብረው የሰሩበት ጉዳይ ነበር።"} {"text": "ከግማሽ በላይ በመንግስት ይዞታ ስር ሆኖ ሌሎች የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች እንዲሳተፉበት ውሳኔ የተላለፈባቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ኢትዮ-ቴሌኮም፣የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫዎች እንዲሁም የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ድርጅት ናቸው።"} {"text": "ኣብ ዘዳግም 13፡1-3 ተገሊጹ ከም እንረኽቦ ስለምንታይ ኣምላኽ ንመስሕትያን ከምድሌቶም ክንቀሳቀሱ ዚሐድጎም? \"ኣብ ማእከል ነብዪ ወይ ሓላም ሕልምታት እንተ ተንስኡ እሞ ምልክት ወይስ ተኣምራት እንተ ሃበካ፡ 2 እቲ ምልክት ወይ ተኣምራት ከኣ ከምቲ ዝበለካ እንተ ዀነ፡ ደድሕሪ ዘይትፈልጦም ካልኦት ኣማልኽቲ ንኺድ እሞ ነገልግሎም፡ እንተ በለካ፡ 3 ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብዂሉ ልብኹምን ብዂሉ ነፍስኹምን እንተፍቅርዎ እንተ ዄንኩም ምእንቲ ኺፈልጥ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኪፍትነኩም እዩ እሞ ነቲ ነብዪ እቲ ወይ ነቲ ሓላም ሕልምታት እቲ ቓሉ ኣይትስማዕ\""} {"text": "ይህ መካከለኛ መጠን ያለው የውሃ ፓርክ የውሀ ስላይዶችን, የውኃ ማጠራቀሚያ እና የውሃ መጫወቻ ቦታን ያቀርባል. ምግብ ቤቶች, በገበያ ቦታ ማቅረቢያ, እና የግል ካባኖዎች ይገኛሉ."} {"text": "በ1976 እና በ1982 ከሰፈሩት ውስጥ 40319 የሠፈራ ጣቢያውን ለቀው መጥፋታቸውን የሚያስረዳው የደሳለኝ ራህማቶ ጥናት ሰፋሪዎቹ ከሠፈራ ጣቢያው አምልጠው ከሚጠፉት መካከል በግፍ ወደ ሰፈራ ጣቢያው በግዳጅ የተወሰዱ እና ከቤተሰቦቻቸው ከቀያቸው መለየት ያልሆነላቸው፣ ሰፈራው ከጠበቁት በላይ አስከፊ ሆኖ ያጋጠማቸው መከራ የገዘፈባቸው ይገኙበታል (13) ፡፡በተደጋጋሚ በድርቅ የተጎዳው የወሎ ቀጠና የድርቁ መሰረታዊ መነሻ በአገሪቱ በሰሜኑ ያለው ጦርነት እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ (14) ፡፡ በወሎ ውሥጥ በተደጋጋሚ ለተነሳው ድርቅ የመንግሥት ፓሊሲና የፓለቲካ አተያይ ዋና ምክንያት ናቸው የሚሉት ክሌይና ሆልኮምብ በ1984 እኢአ መንግሥት ህዝቡ ለችግሩ ቀን ያስቀመጠውን እህል የደርግ መንግሥት በነፍጥና በወታደር ወደ መጋዘን በማጋዙና ህዝቡ ለተደራራቢ ግብር በመዳረጉ ምክንያት ህዝቡን ለርሃብ ዳርጎታል፡፡ ቀድመው አርሰው ራሳቸውን ይችሉ የነበሩ ገበሬዎችን በተሳሳተ ፓሊሲ ለርሃብና ድርቅ አጋልጧል፤ ይላሉ፡፡ ቃል በቃል ለማስፈር ያክልም “We concluded that government policies had brought formerly self-sufficient farmers to the brink of starvation - that is, caused the famine.” (15). ፡፡"} {"text": "በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ አውሮፓውያን አፍሪካን ለመቀራመት ተሰብስበው ወሰኑ፡፡ ኃያላኑ መንግስታት የየድርሻቸውን ሲወስዱ የኢትዮጵያን አካባቢዎች ለመውረር የሞከረው የጣሊያን መንግስት ነበር፡፡ አውሮፓውያን ወራሪዎች ‹‹ዓላማችን አፍሪካውያንን ከእንቅልፋቸው ቀስቅሶ ማሰልጠን ነው›› ቢሉም እየዋሹ ነበር፡፡ ዋነኛ ዓላማቸው የአፍሪካን ሀብት ለፋብሪካዎቻቸው ጥሬ ዕቃ ማድረግ ነበር፡፡ ሆኖም እግረ መንገዳቸውን አፍሪካውያንን ሀይማኖታቸውን እያስለወጡ ከራሳቸው ጋር ያመሳስሉታል፡፡ ቋንቋ፣ ወግ እና ልማዶችን በማጥናት ዘመናዊ በሚሉት በራሳቸው ቋንቋ፣ ወግ እና ልማድ ይተኩታል፡፡ አፍሪካውያንን ማሰልጠን የሚሉት ይህንን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ከቅኝ ግዛት በኋላ ብዙ አፍሪካውያን የራሳቸውን ቋንቋ፣ ባህል እና ስርዓት ሙሉ ለሙሉ አጥተው በአውሮፓውያን ገዥዎቻቸው ባህል እና ስርዓት እየተዳደሩ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ግን በአንጻሩ ይህንን ወረራ በኅብረት መመከት በመቻሏ ምንም እንኳን ከአውሮፓ ተጽዕኖ ባትተርፍም የተለየ (የራሷን) ባህል እና ወጎችን እንደያዘች አለች፡፡"} {"text": "አንተ ሰው ስትሆን እንደ አንተ ያለውን ሰው ከተቀየምህ: እግዚአብሔርን እንዴት ይቅር በለኝ ትለዋለህ? እንደ አንተ ያለ ሰውን ይቅር ሳትል ኅጢአትህን ያስተሰርይልህ ዘንድ እንግዲህ እንዴት ትለምነዋለህ? መሲ ም28: 3-4"} {"text": "በዝግጅቱ ላይ አቶ አንዳርጋቸው በቅርቡ ያሳተሙትን ''ትውልድ አይደናገር እኛም እንናገር'' ቅፅ 1 መፅሐፍ ዙርያ ማብራርያ የሰጡ ሲሆን ከመፅሐፉ ጋር ተያይዞ ለተነሱ ጥያቄዎችም ምላሽ ከመስጠታቸው በላይ በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ ያላቸውን ሃሳብ ለተሰብሳቢዎች አካፍለዋል።በእዚህ ዘገባ ላይ በተለይ በዋናነት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተናገሩትን እና በተወሰነ ደረጃ ደግሞ በመፅሐፋቸው ዙርያ ያነሷቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት ይደረጋል።"} {"text": "አመሰግናለሁ ዲያቆን ዳንኤል: አምናና ዘንድሮ በሳህሊተምህረት ቤተክርስቲያን ይህ ስርዓት በተለይም የተወሰኑ ካህናት ጥቁር ልብሰ ተክኖ አድርገዉ ስቅለቱን ተሽክመዉ በአራቱም መዕዘን መቶ መቶ ጊዜ እግዞታ ሲያደርሱ ግር ብሎኝ ነበር። ለካ የነበረና የተዘነጋ ስርዓት ነው። ወይ ማወቅ ደጉ።"} {"text": "ይህ በከፍተኛ ዋጋ ስንዴውን ያቀረበው ድርጅት በኢትዮጵያ መርከብ ድርጅት መጠቀም ሲገባው ባለመጠቀሙ ከመርከብ የሚገኘውን 4 ሚሊዮን ዶላር ጨምሮ በአጠቃላይ ከ23 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ጉዳት እንዲደርስ ማድረጋቸውም ነው የተብራራው።"} {"text": "የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን"} {"text": "የህወሃት አገዛዝ ላይ በውጪ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ እየፈጠረ ያለው ጫናና ተቃውሞ በአሜሪካ መንግሥት ሳይቀር እውቅና እያገኘ መምጣቱና አገር ውስጥ እየተካሄደ ላለው ሁለገብ ትግል ከፍተኛ አጋዢ ሃይል መሆኑ አገዛዙን እረፍት እየነሳው መምጣቱን ሃይለማሪያም ደሳለኝ የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ከሰጠው ምስክርነት ለማረጋገጥ ተችሎአል።"} {"text": ""} {"text": "የሚሉ ሆነዋል፡፡ ሀሳቡ በሙሉ በዚህ ተይዞ እእምሮው ተወጥሯል፡፡ ጥያቄዎቹ ተራና ቀላል ቢመስሉም ከባድና በጣም የተወሳሰቡ ናቸው፡፡ ለዚህም ነው የሕይወትንና የፍጥረተ ዓለም ጽንሰ ሀሳቦችን የቀመሩ ባለ ብሩህ አእምሮ ፈላስፎች ብዙ ትኩረት የሰጧቸው፡፡ ለጆርጅ እነዚህ ጥያቄዎች ምላሽ አገኙ ማለት የሰው ልጅ የሕሊና እርጋታ፣የመንፈስ እርካታና ደስተኝነትን አገኘ ማለት ነው፡፡"} {"text": "በኢትዮጵያ ላይ ለመገመት በሚያዳግት ደረጃ ተነስተውባታል።ምክንያቱ ካልቀጨናት በስተቀር ለጥቁር ህዝቦች አርዓያ ትሆናለች የሚል ስጋት ነው - ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ዛሬ ያደረጉት ሙሉ ንግግር ይመልከቱ።"} {"text": "ሁለተኛውን የግማሽ ልብ እርምጃቸውን የውሰዱት ደግሞ ወረራው የተጀመረ ሰሞን ነበር። ይህም የመንግስታቱ ማህበር አባላቱ ከጣሊያን ጋር እንዳይገበያዩ ብዛት ባላቸው ሸቀጣሸቀጦች ላይ የጣለው የንግድ ማእቀብ ነው። 51 መንግስታት ደግፈውት በተላለፈው በዚህ ማእቀብ ዝርዝር ውስጥ ለዘመናዊ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችና ለጣሊያን ወረራ መሳካት የግድ አስፈላጊ የነበሩት የነዳጅ እና የከስል ምርቶች እንዳይካተቱ መደረጉም እርምጃው ከሙሉ ልብ እንዳልነበር ይጠቁማል።"} {"text": "በፖርቶ ሪኮና በኩባ ያሉትን ጨምሮ በስፔን ያገኟቸው በርካታ ደሴቶች, ከጊዜ በኋላ በእንግሊዟ የተያዙት ጃማይካና ትሪኒዳድ ባይሆኑም የስፔን ቋንቋ ተናጋሪዎች ሳይሆኑ ቀረ. የካሪቢያን ስፔን ቋንቋዎች ኩባ , ዶሚኒካ ሪፐብሊክ , ሜክሲኮ, ፖርቶ ሪኮ እና ማዕከላዊ አሜሪካ ናቸው."} {"text": "ሓው መንግስተኣብ ኣስመሮም ኣብ መዛዘሚ እቲ ኣኼባ፡ ንኣኼበኛታት ዘርኣይዎ ምውቕ ተኻፋልነት ኣመጕሱ። ጠንቂ ናይ ስደት ኤርትራውያን እቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ናይ ሓደ ውልቀሰብ ኢክታቶርይዊ ስርዓትን ሕማቕ ምሕደራ ምዃኑ ኣሚቱ። እቲ መፍትሒ ናይ'ቲ ሽግር ድማ ቀሊል ዘይኰነስ፡ ሃገራት'ቲ ዞና፡ ኣህጕራዊ ማሕበረሰብ ዓለምን አእጃሞም ከበርክቱ ዝሓትት ዝተሓላለኸ ጕዳይ ምዃኑ ኣረዲኡ። እቲ ዝድለ ፍታሕ፡ ግዝኣተ-ሕጊ ዘስፍን፡ ንሰብኣዊ መሰላት ዘኽብር ቅዋማዊ ስርዓት ምትካል ምዃኑ ኣብሪሁ። ዶባት ምዕጻውን ንዝኣተዉ ስደተኛታት ናብ ሃገሮም ምምላስን ጥራሕ መፍትሒ ከምዘይኰነ ኣስሚርሉ። ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ሃይማኖታዊ መራሕቱ እምነት ስለዘለዎ እቲ ሃዋርያዊ መልእኽቲ ንብዙሓት ክጸሉ ኢዩ ዝብል ገምጋም ከምዘለዎ ሓቢሩ።"} {"text": "ኀሙስ መስከረም 15 ቀን 2001 ዓ.ም. አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የመንግሥት፣ የግል እና የውጭ የመገናኛ ብዙኀን ጋዜጠኞችን ጠርቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ከሁሉም የመገናኛ ብዙኀን ጋር ተቀራርቦ እንደሚሠራለና ለሁሉም በሩ ክፍት መሆኑን ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ፓርቲው የአጭርና የረጅም ጊዜ የሥራ ዕቅዶችን አውጥቶ ለመንቀሳቀስ አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገልጿል። የፓርቲው ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚከተለው ይገኛል።"} {"text": "የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሞገስ የወሰን ማስከበር ስራዎችን በቁርጠኝነትና በትኩረት መስራት ከተቻለ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በወቅቱ ማጠናቀቅ ይቻላል ማለታቸውን ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡"} {"text": "ጉያ የተባለ አገር በቀል የማኑፋክተሪንግ ካምፓኒ ከሚያመርታቸው ሜዲካል ማስኮች በሽያጭ ከሚያገኘው ትርፍ 1% በአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች ምገባ የሚሆን የአንድ አመት ድጋፍ ስምምነት አድርጓል፡፡የድጋፍ ስምምነቱን በአዲስ አበባ ከተማ የማህበራዊ ትረሥት ፈንድ ሃላፊ ወ/ሮ ፍቅርተ ነጋሽ እና የጉያ ማኑፋክቸሪንግ ካምፓኒ ስራ አስኪያጅ አቶ ሙባረክ ከማል ተፈራርመዋል፡፡"} {"text": "ግብፆች ለምን ዛፍ ኢትዬዽያ ውስጥ አይተክሉም ላልከው ይህ ሲስለጥኑና ሲገባቸው የሚያረጉት ነገር ነው። ሁሉም ነገር ቀርቶብን ውሃን በአግባቡ ቢጠቀሙ ውሃን በመስኖ ከሚያጠጡ በእንጥብጣብ ቢያጠጡ ። ውሃውን ባያቆሽሹ ትልቅ ድጋፍ ነው።"} {"text": "ብዙ ጊዜ በዕቅድ እንቀሳቀሳለሁ፣ነገር ግን እቅዴን የሚያበላሹ ነገሮች ይመጣሉ፣አቻችሎ መሄድ ነው፡፡ እቤት ውስጥ እኔ ከሌለሁ የቤት ሠራተኛ አበላሽታ የምትጠብቅሽ ነገር ይኖራል፣የቤቴን መበላሸት ግን ከአገር ጉዳይ አላስቀድምም፤ ወደ መንግስት ሥራ እሄዳለሁ፤የትምህርቱም ጉዳይ በዚህ መልኩ ነው የሚሄደው፡፡ እኔ በትምህርት ልምዱ ስላለኝ ክላስ ሳልከታተል የምሠራቸው ስራዎች አሉ፡፡"} {"text": ""} {"text": "የጌልታይን ጣፋጮች በ ‹175 እና 275› መካከል በአበቦች ዓይነት A ወይም Type B gelatin ን በመጠቀም መዘጋጀት ይችላሉ ፡፡ ለተፈጥሮ ስብስብ ቁጥሩ አነስተኛ የሆነው ጄልቲን ይበልጣል (ማለትም 275 Bloom gelatin የሚፈልገው 1.3% gelatin ሲሆን 175 Bloom gelatin ይጠይቃል) ፡፡ እኩል ስብስብ ለማግኘት 2.0%). ከሱስሮስ ውጭ ያሉ ጣፋጮች ጥቅም ላይ ሊውሉ ይችላሉ ፡፡"} {"text": "የቡኪና ፋሶ ፕሬዝዳንታዊ ዘብ ከሰአታት በፊት መንግስቱን መቆጣጠሩን እና በድንገቱም አስር ሰዎች መሞታቸውን ለማወቅ ተችሏል።ቢቢሲ ወታደሮቹ የመንግስቱን የቴሌቭዥን ጣቢያ መቆጣጠራቸውን እና የእድገት እና የዲሞክራሲ ምክርቤት ፓርቲ መሪ ፕሬዝዳንት ብሌር ካምፓዌሪ ( B. Compaore) የቅርብ ሰው ጀነራል ግልበርት ዴንደረ ( Gen Gilbert Diendere) የሀገሪቱ መሪ እንደሚሆኑ ወታደሮቹ ማስታወቃቸው ተዘግቧል።"} {"text": "1_ «ላ ኢላሀ ኢልለላህ ሙሐመዱን ረሱሉላህ» ከአላህ በቀር በሀቅ የሚመለክ አምላክ የለም፣ ሙሐመድ የአላህ መልዕክተኛ ናቸው ብሎ መመስከር ነው:: ይህች ምስክርነት ወደ ኢስላም መግቢያ ቁልፍ ናት:: ኢስላምም የሚጋነባው እርሷን መሰረት አድርጎ ነው:: «ኢላህ» ማለት «ማዕቡድ» ወይም የሚመለክ ማለት ነው:: እውነተኛው አምላክ አላህ ብቻ ነው:: ከእርሱ በቀር የሚመለኩ ሁሉ ከንቱ አማልክት ናቸው::"} {"text": ""} {"text": "የሐበሻ ወግ፡- በቅድሚያ ለቃለምልልስ ፈቃደኛ ስለሆንክ በዝግጅት ክፍላችን እና በአንባቢያን ስም ምስጋና እናቀርባለን፡፡ በቅርቡ በገዢው ፓርቲ ኢህአዴግና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መሃከል ይደረጋል ተብሎ ቅድመ ድርድር ተጀምሯል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የአንተ አስተያየት ብታካፍለንስ?"} {"text": "ድሕሪ’ዚ እዋን’ዚ ኣብ 1969 ኣብ እስራኤል፣ ጎልዳ መየርን ኣብ ህንዲ፣ ኢንድራ ጋንዲን፣ ኣብ 1974 ኣብ ኣርጀንቲና፣ ኢዛበል ማርቲነዝ ፔሮን፣ ኣብ 1975 ኣብ ማእከላይ ኣፍሪቃ ሪፖብሊካ፣ ኤሊዛቤት ዶሚትያ፣ ኣብ 1979 ኣብ ኣብ ብሪጣንያ፣ ማርገሪት ታርቸር፣ ኣብ 1980 ኣብ ደመኒካን ሪፖብሊክ ሪፖብሊክ፣ ኡጂንያ ቻርለስን ካልኦትን ዝልዓለ ስልጣን ሃገርን መንግስትን ክጭብጣ ክኣላ።"} {"text": "ንነዊሕ ዓመታት ኣብ ስዊዘርላንድ ዩንቨርሲቲ በርን ኣብ ጣፍ ምርምር እናገበሩ ዝርከቡ ዶክተር ዘሪሁን ታደለ ቅድሚ ክልተ ዓመታት ነቲ ኔዘርላንዳዊ ትካል ብምቅዋም ካብ ኣመሪካ ጀሚሩ ዝምልከቶም ኣካላት ኩሎም ፊርማ እናኣከቡ ከምዝነበሩን ባዕሎም እውን ከምዝተሳተፉን ይዝክሩ።"} {"text": "በ Cupid Media ሚዲያ በሚቀርቡት አገልግሎቶች ባህሪ የተነሳ ሙሉ ስምዎን በማናውቅበት ሁኔታ እርስዎን ለማስተናገድ አንቸገራለን። አገልግሎቶቻችንን ለመጠቀም በሚመዘገቡበት ወቅት ማንነትዎን በግልጽ እንዲያሳውቁ እና እውነተኛና ትክክለኛ መረጃዎን እንዲጠቀሙ ይጠየቃሉ።"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": "የከተማዋ የሕዝብ ቁጥር መጨመር, የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እና እየጨመረ አካባቢ በመሆኑ, በአግባቡ አዲስ አበባ የሚመጡትን insiders የተለያዩ ክፍሎች ማስተናገድ, የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት 1909 በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ውስጥ በአዲስ አበባ ዘመናዊ ጊዜ ነበር ተቋቋመ"} {"text": "በሁለቱ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን ግጭት የሚያባብሱ የመገናኛ ብዙኃን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ይህ የማይሆን ከሆነ መንግሥት ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድም አሳስበዋል።"} {"text": ""} {"text": "እዚያም ባየው ነገር ኮረንቲ እንደጨበጠ ሰው፣ እጁን ነዝሮ ካልጋው ላይ ነጥሮ፣ በሌላው ጐን በኩል ከመሬት ወርዶ ወደቀ። ሱሪው ከነበረበት ወንበር፣ በሱሪው ላይ፣ የወይኒቱ ፀጉር እንዳለ ወልቆ ተቀምጦ ነበር።"} {"text": ""} {"text": "የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ባለፈው ሚያዝያና ግንቦት 2011 ዓ.ም ባጋጠመው የእሳት አደጋ 1 ሺህ 40 ሄክታር የፓርኩ ክፍል ተጎድቶ ነበር፡፡ ወደ ቀደመ ገፅታው ለመመለስ እስከ 10 ዓመታት ሊፈጅበት እንደሚችልም የዘርፉ ባለሙያዎች ስጋታቸውን ገልጸው ነበር፤ ‹‹ምሥጋና ያልተቆጠበ ጥረት ላደረጉ፣ ድጋፋቸውን እና አሻራቸውን ላሳረፉ ሁሉ ይሁንና ዛሬ ላይ ማገገም እየተስተዋለበት ነው፡፡ ባለፉት ሁለት ወራትም በተከታታይ ለአራት ዙር ለፓርኩ ተስማሚ መሆናቸው በጥናት የተረጋገጡ 38 ሺህ ሀገር በቀል ችግኞች በእሳት በተጎዳው 21 ሄክታር የፓርኩ ክፍል ላይ ተተክለዋል›› ተብሏል በፓርኩ ጽሕፈት ቤት በኩል፡፡ ‹‹ይህ ማለት ግን የዚህ ብርቅየ ፓርክ ኅልውና በዘላቂነት ተረጋግጧል›› ማለት አይደለም ያሉት የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አበባው አዛናው የፓርኩን ኅልውና በዘላቂነት ለመጠበቅ የአካባቢውን ማኅበረሰብ በመሠረተ ልማት ተጠቃሚ መደረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡"} {"text": "የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ማወቅ ሰለተሣነው የፍርድ ቤት መጥሪያ ማድረስ እንዳልቻለ ለችሎት ያሳወቀው ፌደራል ፖሊስ ለትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትብብር ትዕዛዝ እንዲፃፍለት ጠይቋል።"} {"text": "በቀጣይም ህብረተሰቡ በየአካባቢው በመደራጀት ፀጉረ ልውጦችን ለጸጥታ ኃይሉ በመጠቆም ትብብር እንዲያደርግና መንግስት ለሚያደርገው ጥሪ ዝግጁ እንዲሆን መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡"} {"text": "“ወጣቱ ትውልድ ያለፈውን ታሪኩን በተመለከተ አጣብቂኝ ውስጥ ነው ያለው፤ (የአገራችንን) መልካም ታሪክ የማስተማር ኃላፊነት እንዳለብኝ ይሰማኛል፤ (ወጣቱ) ስላለፈው ታሪክ ስኬት ኩራት ሊሰማው ይገባል” በማለት የተናገረው ቴዎድሮስ ካሳሁን አዲሱ አልበሙ ይህንኑ የኢትዮጵያን የቀድሞ ገናናነት እንደገና በማስታወስ ለአንድነት ጥሪ የሚያደርግ ሥራ መሆኑን ተናግሯል፡፡"} {"text": "LED DOWN LIGHT, በመሪ መር ጋር የተያያዘ መብራት, የ LED CEILING LIGHT አቅራቢ እና ፋብሪካ ከቻቹል ከተማ, ቾንሻን ሲቲ, ጉዋንዶንግ ግዛት, ቻይና"} {"text": ""} {"text": "በተረፈ በአጽንዖት ለማሳሰብ ያህል! እንኳን ሰው ሰውን የእኔን ሃይማኖት እመን በማለት ማስገደድ ይቅርና እግዚአብሔር አምላክም ቢሆን “እሺ ብትሉ ብትወዱ ወደ እኔ ኑ” ይላል እንጂ ጉልበት ተጠቅሞ አምልኩኝ አይልም፡፡ ጦር የሚመዝና ነፍስን የሚያጠፋ በጥባጭ ሰይጣን ብቻ ነውና አገራችንን በጦርነት ባሕር ሊያሰምጧት የሚሹ ገዢዎችም ሆኑ አክራሪ ሃይማኖተኞች ታዲያ ከዚህ የክፋት ሥራቸውና ተንኮላቸው እንዲታቀቡ ለማድረግ ሁላችንም ባለንበት ዘብ እንቁም!!!"} {"text": "እዚ ሰብ ግን መንዩ ንምንታይ ኢዩ’ኸ ክሳብ ክንድዚ ንደቂ ሰባት እንዳበደለ ሱቅ ኢልና ንጽመሞ ዘሎና : እምበአር ንሕና ከም ሰብ መጠንን ከም ግዱሳት ዜጋን ንኹእሎ ዘበለ ኩሉ ንገብር አሎና : ንዝምልከቶም ንብሎም ከኣ አመልኪትና አሎና : ዝሓሸን አድማዕን ትብልዎ መገዲ እንተሃሊዩ ክትሕብሩና ንላቦ :: እዚ ሰብ እዚ ካብ ሕጊ ወጻኢ ከም ዝኸይድን ድላዩ ከም ዝገብርን ብገንዘብ ጌሩ ንቡዝሓት ሰባት ከም ዘእስርን ከም ዘፈራርሕን በጺሕናዮ አሎና :ስለዚ ኩልና ብዝተካእለና መጠን ነዚ ሰብ ኣብ ሕጊ ከነቅርቦ ክንጸዕር አሎና :እዚ ሓበሬታ ኣብ ኩሉ ንኽበጽሕን ብዙሓት በዚ ሰብ ዝተበደሉ’ ውን ሰለዘለዉ ካብኦም ከኣ ሓበሬታ መታን ክንረክብን ነዚ ዝገብሮ ዘሎ ንኸይቅጽሎን ኣብ ሕጊ ንኽቀርብን ናይ ኩልና ሓላፍነት’ዩ’ሞ አብ ምብዛሓ ተሓባበሩና የቕንየልና ::"} {"text": "-አዲስ ብር ገበያ ላይ ሲውል ሊፈታ ያልቻለው የዋጋ ግሽበትና ሌሎች የኢኮኖሚ ጉዳዮች- ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)ጥር 4, 2013 ዓ.ም. በወያኔ ዘመን ሲሰራበት የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ በአዲስ እንዲተካ ሲደረግ የተሰራ መሠረታዊ ስህተት አለ። የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ጀረጃ እየናረ መምጣት የጀመረው የህወሃት አገዛዝ በዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት በመመከርና በግፊት ከቋሚ የገንዘብ ልውውጥ(fixed exchange rate) ከዶላር ጋር ሲወዳደር ድሮ 2.05 […]"} {"text": "ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰኑይ፡ ሳይንስን ተክኖሎጂን / ሕርሻ"} {"text": "ዮሓንስ መኮንን Ethiopia: the land, its people , History and Culture በሚለው መጽሓፉ Page 351 በአጼ ዘርዓ ያ ዕቆብ ዘመነ መንግስት የነበረውንና በመጽሓፍ አክሱም የተተነተውን የትግራይን ካርታ እንዲህ ያቀርበዋል"} {"text": "እነዚሁ ቡድኖች ክልሉን ለማረጋጋት ከተሰማራው የመከላከያ ሠራዊት ጋር ግጭት መፍጠራቸውን ተከትሎ የመከላከያ ሠራዊት በመሣሪያ ኃይል የበተኗቸው ሲሆን፣ በተኩስ ልውውጡ በፖሊስ መኪና ላይ የኦብነግ ባንዲራ ሰቅሎ ሲያሽከረክር የነበረ የሂጎ አባል ቆስሏል። የሶማሌ ልዩ ፖሊስ ሰሞኑን በሐረርጌ በከፈቱት ድንገተኛ ጥቃት 41 ሰዎች መገደላቸው ይታወቃል።"} {"text": ">> በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እውነታውን ለሚኖሩበት ሀገሮች ሚድያዎች በመግለጥ እና በመፃፍ ከምን ጊዜውም በላይ ሊተጉ ይገባል። >> የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማኅበረሰብም ሆነ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለውጪ ..."} {"text": "ጄ. ፖላይ ነገሩ ስላስገረመው የታክሲው ሾፌር ጠየቀው፡፡ ‹ጥፋተኛው ያኛው ሾፌር ነው፡፡ ይባስ ብሎም መስኮቱን ከፍቶ ሲሰድብህ ነበር፡፡ አንተ ግን መልካም እንደተደረገልህ ሁሉ ፈገግ አልክለት፤ እንዲያውም እጅህን አውጥተህ ሰላምታ ሰጠኸው፡፡ መልካም ምኞትህንም ገለጥክለት፡፡ ግን ለምን?› ሲል ጠየቀው፡፡ የታክሲውም ሾፌር አሁንም ፈገግ ብሎ ‹ብዙ ሰዎች የቆሻሻ መኪኖች ናቸው፡፡ ቆሻሻውን ተሸክመውም የሚያራግፉበት ቦታ ይፈልጋሉ፡፡ የያዙት ቆሻሻ ስድብ፣ ንዴት፣ ጭንቀት፣ ብልግና፣ ጭቅጭቅ፣ ንዝንዝ፣ ቁጣ፣ ርግማን፣ ተንኮልና ነገር ሊሆን ይችላል፡፡ ልክ የቆሻሻ መኪና ከየቤቱ ቆሻሻውን እስኪሞላ ድረስ እንደሚሰበስበው ሁሉ እነዚህም ከቤታቸው፣ ከትዳር አጋራቸው፣ ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ቦታቸው፣ ከንግድ ድርጅታቸው፣ ከብሶታቸው፣ ከኪሣራቸው፣ ከደረሰባቸው ችግርና ካጋጠማቸው ፈተና ቆሻሻቸውን ይሰበስቡታል፡፡"} {"text": ""} {"text": "በውጪ ሀገር የሚኖሩ የዝምተኞች እና የዳር ተመልካች ኢትዮጵያውያን መብዛት አገርን ዋጋ እያስከፈለ ነው።ሁኔታው የፅንፍ ኃይሎች በተሳሳተ መንገዳቸው እንዲቀጥሉ 'ዕድል' ሰጥቷቸዋል።"} {"text": "የሕገ-መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ያከናወናቸው ተግባራት፣ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የተቋቋመው በሕገ መንግሥቱ ነው፡፡ ዝርዝር ሕግ የወጣው በ2007 ዓ.ም ነው፡፡ የክልሉ ሕገ-መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ሥራውን የጀመረው ደግሞ በ2008 ዓ.ም ነው፡፡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ 14 የተለያዩ የሕገ-መንግሥት ትርጉም ጥያቄዎች ቀርበውለት መመልከቱን የጉባዔው ሰብሳቢ ገልጸዋል፡፡ ከቀረቡለት ጥያቄዎች አራት አቤቱታዎች የሕገ-መንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል በሚል የውሳኔ ሀሳብ በማስደገፍ ለመጨረሻ ዉሳኔ ለክልሉ ሕገ-መንግሥት ተርጓሚ ኮሚሲዮን እንደተላለፈ ፕሬዝዳንት አብዬ አስረድተዋል፡፡"} {"text": "'ናቨኮግ' ገና ጅማሬው ላይ ቢሆንም በአሜሪካ የተለያዩ ቦታዎች ላይና በቶክዮ ደግሞ በአንድ ቦታ ላይ አለ። መተግበሪያው ለሕዝብ ግልጋሎት ሊቀርብ ትንሽ እንደቀረው አይቢኤም ገልጿል።"} {"text": "መንገዲ ካብ ሰንዓፈ ናብቲ ናይ ቆጸራ ቦታ ነዊሕ እዩ ኔሩ። እቲ ቦኽሪ ወደይ ባዕሉ እዩ ከይዱ፣ እተን ክልተ ኣዋልድ ደቀይ ግን ነታ ንእሽተይ ኣነ ነታ ምዕባያ ድማ እቲ መንገዲ ዝወስደኒ ዝነበረ ቤተሰበይ እዩ ጸይርዋ። ዕራርቦ ምስ ኮነ ከኣ ኣብቲ ቦታ ቆጸራ በጺሕና። እቲ ኣስጋራይ ኣብ ሓደ ጽላል ኮፍ ኢሉ ጸኒሑና። ደንጒይኹምኒ ኢሉ ገርጨው ገርጨው ኢሉልና መጀመርያ ደሓር ግን ጉዳይ መንገድና ክንገብር ተሰማመዕና። ድሕሪዚ እቲ ቤተሰበይ ሰላም መንገዲ ኢሉኒ ምስቲ ኣስጋራይ ሓዲጉኒ ከይዱ። እቲ ኣስጋራይ ከኣ ዝነበራና መንገዲ ሓጺር ሙዃኑን፣ ግን ሓንቲ ኬላ ከምዘላን እንተ ሓቲቶምኒ ከኣ ንበዓል ኢልና ሰንዓፈ ከምዝጸናሕናን ኣነ በዓል ቤትኪ ምዃነይን ትንገርዮም ኢሉኒ። ንሓደ ሰዓት ዝኸውን ሓንቲ ጎቦ ዜርናያ፣ ብድሕሪ እቲ ጎቦ ከኣ ወትሃደራት ጸኒሖምና። ከምዝበሎ ናበይ ኢኾም ኢሎም ሓቲቶምና፣ ንሱ ከኣ ንገዛ ኢና ኢልዎም።"} {"text": "ከብዙ የኡራቬሲካ ሕክምናዎች ጋር ሆቴራዎች, ታይላንድ, ሎሚ-ሊሜይ, ሺጂዞር - ከፀረ-ሙስና ጋር እና በተራቀቁ የሰውነት እንቅስቃሴዎች አማካኝነት ዓለም አቀፍ ቅስጠኖች አሉት. የቱርክ ኩዌ ቡና ስክራብ የቱርክን ቡና, የማዕድን ጨዋታዎች እና የቫኒሊ ዘይት ድብልቆችን በመጠቀም የሞተውን የቆዳ ቆዳ ለማስወገድ እና የደም ዝውውርን ይጠቀማል. (በተጨማሪም ጥሩ የሴልቴይት ህክምና ነው.)"} {"text": "ዳኛ Seechurn Rajindrapasard ቱኒዝያና ኢኳቶሪያል ጊኒን ባጫወቱበት ወቅት ባግባቡ ተቆጣጥረው አልመሩም ተብለው የስድስት ወር እገዳ ተጥሎባቸዋል። የ 2015 የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ተልዕኳቸውንም ሠርዟል።"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "አይደለም የፖለቲካናየዲሞክራሲ መብቶች ጥያቄ መመለስ ቀርቶ የአገልግሌት ማሻሻያ ማድረግ የማይችል ባዶ ድርጅት ነው።ጠመንጅ ብቻ ያለው።ከዛ ባለፈ የወያ ዕድል የሚውሰነው በተቃዋሚዎች ጥንካሬ ላይ ነው።ወያኔን የገፉት ለታ ይሽነፋል።ይወድቃል።"} {"text": ""} {"text": "ጠቅላይ ሚንስትር አብይ “”የፖለቲካ ድርጅቶች ምክክር”” አሰኝተው በከፈቱት መድረክ ላይም በተጋባዥ ተናጋሪነት ተሰይመው ንግግር ከመጀመራቸው በፊት — “”በማወቅም ይሁን ባለማወቅ እስከዛሬ ድረስ ሀገሬን ችግር ውስጥ ለከተታት ፖለቲካ የኔም አስተዋፅዖ ስለነበረበት የኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታ እንዲያደርግልኝ ከልብ በመነጨ አክብሮት እጠይቃለሁ””– ብለው በመናገር ከተሰብሳቢው “”አርአያ”” በተሰኘ አድናቆት ሞቅ ያለ ጭብጨባ ተችሯቸው ነበር።"} {"text": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብሯቸው የመጣውን ሰው “ጀሚልን አብራችሁት ሠርታችሁ ባታውቁም ፣ ያው ኢትዮጵያችን ያላት ትልቁ ኢኮኖሚስታችን መሆኑን ታውቃላችሁ። እንግዲህ ከአሁን በኋላ ወርቅነህን ተክቶ አብሮን ይሠራል” ብለው ካስተዋወቁት በኋላ ወንበራቸውን እየሳቡ ሁሉም እንዲቀመጡ ጋበዙ።"} {"text": "ፕረዚደንት ደቡብ ሱዳንን መራሒ ተቓዋምን ኣብ ኣዲስ ኣበባ ከካይድዎ ድሕሪ ዝጸንሑ ሓያሎ ስምዓት፣ ካብ ክልቲኦም ወገናት ዝተዋጽአ ግዝያዊ መንግስቲ ክቕውም እኳ እንተተሰማምዑ፣ ግጭት ከይቕጽል ግና ኣብ መንጎኦም ዓቃብ ሰላም ሰራዊት ክዋፈር ከምዘደሊ’ዩ ክጥቐስ ጸኒሑ።"} {"text": "እርግጥ ደራሲዎቹ ያቀረቡት እንደ እውነተኛ ታሪክ ነው። ይህም አያስገርምም፤ “ታሪክ ነኝ” ማለት የሚቶሎጂ ጠባዩ ነው። ለታሪክ ዐዋቂዎች ግን ዘመኑ ያለፈበት መሆኑን ያልተገነዘበ የበጎ አድራጎት ፈጠራ ነው። ሆኖም ኢትዮጵያ ውስጥ ታሪክ ዐዋቂዎች ጥቂት ስለሆኑ አብዛኛው ሕዝብ ድርሰቶቻቸውን እንደ እውነተኛ ታሪክ ወስዶላቸዋል። ሕዝቡ ታሪክ ለመማር ዕድል እስኪያገኝ ወይም የአገሩን ታሪክ የሚያውቅ አዲስ ትውልድ ተነሥቶ የአንድነታችንን እውነተኛ ምክንያት እስኪረዳ ድረስ በነዚህ መጻሕፍት መጠቀም ሊኖርበት ነው።"} {"text": "ቦኮ ሐራም በሚፈነጭበት ሰሜናዊ የናይጄሪያ አካባቢ፣ “276 ሴት ተማሪዎች መጠለፋቸውን ብቻ ታወራላችሁ። በሦስት እጥፍ የሚበልጡ ተማሪዎችን ጠልፈናል። ሰሞኑን በአንድ ቦታ 300 ሰዎች ገድለናል። ለምን ይሄ አይወራም?” የቦኮ ሐራምና የአቡበከር ቁጣ፡ “የገደልነውና የጠለፍነውን ያህል አልተወራልንም” የሽብር ፍርሃት ስለነገሰ ብዙዎቹ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። የአመቱ ፈተና እንዳያመልጣቸው በአንድ ትምህርት ቤት ለመሰባሰብ የደፈሩት ሴት ተማሪዎችም፤ ከቦኮ ሐራም አላመለጡም። ትምህርት ቤቱን በመውረር ነው 276 ሴት ተማሪዎችን የጠለፋቸው። ከወላጆችና ከቤተሰቦች እሮሮ ጋር የባኮ ሐራም ዝና በመላው አለም የገነነው፤ ከዚሁ ጠለፋ ጋር ተያይዞ ነው። ተቃውሞና ውግዘት ከየአቅጣጫው ከሁሉም የአለም ማዕዘናት ጐረፈ። የባኮ ሐራም አለቃ ነውጠኛው አቡባከር ባለፈው ሰኞ በቁጣ እየደነፋ ለአለማቀፉ እሪታ ምላሽ ሰጥቷል።"} {"text": ""} {"text": "ለ 10 ደቂቃዎች እንዲንጠባጠብ ያድርጉ ፣ ከዚያ በንጹህ ጨርቅ ተጠቅመው ያልዘፈዘውን ማንኛውንም ነገር ያጥፉ ፡፡ የቀደመውን ተከትሎ ተጨማሪ ልብሶችን ይቅጠሩ ለንክኪዎ ደረቅ ነው ፡፡"} {"text": ""} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": ""} {"text": "አዝነናል የሀገሬ የሴራ ፖለቲካ መቋጠሪያው ውሉ የት ነው ያለው በማንስ እጅ ነው በውሸታሞች እና አስመሳዮች ሂኒ ሀቀኝነት እና አማራነት ለዘለዓለም ይኖራሉ አሜን"} {"text": "“ሓጋዚት” ንዝብል ሓሳብ ገለ ሰባት ዘለዎም ጌጋ ኣረዳድኣ ክንትንትን ክንፍትን ኢና። ብምቅጻል ድማ ብቃል ኣምላኽ ዝብሎ ትኽክል ምርዳእ ከንዕርዮ ኢና። ኣቐዲመ ክጠቅሶ ዝደሊ ሓሳብ እንተሃልዩ፣ እዚ ቀጺለ ዝጠቅሶ ሓሳብ ኣየድልን እዩ ንምባል ኣይኰነን። የግዳስ ከም ቀዳማይ ክንሰርዖ ግቡእ ኣይከነን። እስኪ ሕብረተሰብ ዘለዎ ጌጋ ምርዳእ ክንርኢ፣"} {"text": "መጋቢት 1994፡- የፓርትነርስ ኢን ዘ ሆርን ኦፍ አፍሪካ ዲሬክተር ሚስተር ጆን ቤንጀት የተባሉ ካናዳዊ ከማኀበራችን ጋር አብረው ለመሥራት በመፈለጋቸው ሃያ አራት ወረዳዎችን እንዲጎበኙ ተደርጓል፡፡ የመጀ መሪያ ምርጫቸውም በትምህርት ቤቶች ዙሪያ ለመሥራት ስለሆነ በሞጣና በመርዓዊ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የመፀዳጃ ቤቶች* ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ ከዚህ ጋር በማያያዝም ፀረ-ወባ ማኀበር መፀዳጃ ቤቶች እየሞሉ ከመደፈን እንዲድኑ ተጨማሪ ወጪ በማውጣት የባዮ ጋዝንና የባዮ ፋርምን አጠቃቀም ለማስተማር እንዲቻል ኘሮጀክት ነድፏል፡፡ የፀረ-ወባ ማኅበር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሔደ፡፡ የሥራ እንቅስቃሴዎች እድገት ተደንቀው በርቱ ተበራቱ የሚል ድጋፍ አገኘ፡፡"} {"text": "የመኪና ካታሎግ ፈልግ ቋንቋ ቀይር language ኃላፊነትን የማውረድ: ራስ-ሰር ውሂብ ከህዝብ የሚገኙ ምንጮች ተሰብስቧል። እዚህ የተነበበው ማንኛውም መረጃ ለአንባቢዎች ጥቅም ላይ የሚውለው ነው ፡፡ በጣቢያችን ላይ የምናቀርበው ማንኛውም መረጃ እስከምናውቀው ድረስ ትክክለኛ እና እውነት ነው ፡፡ ስህተቶች ወይም ስህተቶች ሊኖሩ ይችላሉ። እኛ በዚህ ጣቢያ ላይ ከማንኛውም የንግድ ምልክት ወይም የንግድ ስም ጋር አልተቆራኘንም። ሁሉም የንግድ ምልክቶች ፣ የአገልግሎት ምልክቶች ፣ አርማዎች እና / ወይም የጎራ ስሞች የየባለቤቶቻቸው ንብረት ናቸው ፡፡ Privacy Policy | የአጠቃቀም መመሪያ Copyright © 2015 - 2020 AUTO-DATA.ORG, መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው."} {"text": "ይህ ሳያንስ ቀሪ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት በሚል ነሃዴ 12/2009 ዓም፣ ከታህሳስ 23 እስከ ጥር 3 /2010 ዓም ድረስ የግማሽ አመት ቀጠሮ ተቀጥሮብናል። በዚህም ቅር ተሰኝተናል። “የዘገየ ፍትህ እንደተከለከለ ይቆጠራል” የሚለውን መርህ የጣሰ ተግባር ነው።"} {"text": "በጎጆ ክሬኤቲቭ ሚዲያ የተዘጋጀው ‹‹ኦሊምፒክ - ሪዮ 2016›› የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የሪዮ ኦሊምፒክ መጽሔት 91 ገጾች አሉት፡፡ በመጽሔቱ ሽፋን የመጽሔቱ ርዕስ ሆኖ የቀረበው የኦሊምፒክ ቀለበቶች የተሳሰሩበት ምስል ሲሆን፣ ርዕሱ ግን በገጽ ሁለት የመጀመርያው ዐምድ ከዝግጅት ክፍሉ ዝርዝር ራስጌ ላይ ነው የሰፈረው፡፡"} {"text": "https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 \"--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ"} {"text": "ጉሽንግተን ከተማ ግንባር ​​ቀለም 26W 32W 48W ኤልያጅ የ LED የመስሪያ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት"} {"text": "ሰባት ኪሎ ሚዲያ የኢትዮጵያን ፖለቲካ፥ ኢኮኖሚ፥ እና ባህል በጥልቅ የሚዳስስ እና የሚመረምር ተቋም ነው። በተቋሙ የተሰናዱት ሞያዊ ጽሑፎች በመጽሔት፥ በድረገጽ፥ እና በማኅበራዊ ሚዲያ ኔትወርኮች ይሰራጫሉ። የሞያዊ ጽሑፎቹ ይዘት ሽንጠ-ሰፊ ዘገባን እና የትንተና ጋዜጠኝነት ከሽኖ የሚቀላቅል ይኾናል።"} {"text": "በእርግጥ የአንድ ሀገር ሕዝብ በብዙ ነገር ይለያያል። ለምሳሌ፣ በዘር፥ በብሔር፥ በጎሣ፥ በቋንቋ፥ በሃይማኖት፥ ባህል፥ ልማድ፥…ወዘተ። ስለዚህ፣ በተለያዩ ማህብረሰቦች መካከል ልዩነት መኖሩ እርግጥ ነው። በአንድ በኩል “በአንድነት” ስም እነዚህን ልዩነቶች በመጨፍለቅ ለማስተዳደር መሞከር ጨቋኝነት ነው። በሌላ በኩል “በብዙሃንነት” ስም በልዩነት መከፋፈል ደግሞ ሌላ የጭቆና ዘዴ ነው። ስለዚህ፣ ለፖለቲካዊ አስተዳደር ያለው ብቸኛ አማራጭ በልዩነት ውስጥ አንድነትን መፍጠር … Continue reading አፓርታይድ ክፍል-8፡ የእኩልነት እና የፍርሃት ትግል →"} {"text": "በሃዋሳ በስሙ የሚያዘጋጀው ማራቶን ትኩረት እያገኘ ነው በቅርቡ 40ኛ ዓመቱን የሚይዘው ኃይሌ ገብረስላሴ በ “ግሬት ማንችስተር ራን” እንደሚሳተፍ የውድድሩ አዘጋጆች አስታወቁ፡፡ ስለተሳትፎው የተጠየቀው ኃይሌ ‹‹ሩጫ ስለሚያስደስትኝ መሮጤን እቀጥላለሁ፤ መቼ እንደሚያበቃልኝ አላውቀውም፤ ወደ ማንችስተር ተመልሼ ለመወዳደር የምችልበትን እድል መተው አልችልም›› ብሏል፡፡ ኃይሌ በ “ግሬት ማንችስተር ራን” የ10 ኪሎሜትር ሩጫ ለ6 ጊዜያት ሲያንፍ፤ ላለፉት አምስት ተከታታይ ዓመታት የውድድሩ አሸናፊ ነበር፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ዘንድሮ “ኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን” በሃዋሳ ከተማ መካሄዱ ትኩረት እየሳበ ነው፡፡ የውድድሩ አምባሳደር አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ለተሳታፊዎች ባቀረበው በጥሪ ለ20 ዓመታት ካሳለፈው የሩጫ ዘመን በኋላ ዓለምን ወደ አገሩ ኢትዮጵያ ሲጋብዝ በታላቅ ጉጉት እንደሆነ ገልጿል፡፡"} {"text": "ኦባንግ፦የሚቋጭ ነገር የለም። ከእስር የተፈቱ አሉ። ህጻናት ከተማ እንዲገቡ ተደርጓል። ወደፊት በተከታታይ ከሌሎች አካላት ጋር በመሆን እንሰራለን። በቅርቡ ዝርዝር ሪፖርት የሚኖረኝ ይመስለኛል። እዚህ ላይ ግን አንድ አስገራሚ ነገር መናገር እፈልጋለሁ። እስራኤል ወገኖቻችን መታሰራቸውን የሰማነው በሚያስደነግጥ ሁኔታ ነበር። በሲና በረሃ የደረሰባቸው ግፍ ማንም ኅሊና ያለውን ወገን ያስደነግጣል።እረፍትም ይነሳል። በማያውቁት የሲና በረሃ ውስጥ አካላቸው በገንዘብ እዳ ሲሰረቅና ሲወሰድ ከመስማት በላይ የወገንን ልብ የሚያደማ ምንም ጉዳይ የለም። ከዚህ መከራ የተረፉትንና በመከራ ላይ ያሉትን ለመታደግ ወስነን ርዳታ ያደርጉልን ዘንድ ሶስት ሺህ የኢሜል መልዕክት በአብዛኛው ለኢትዮጵያውያን አሰራጨን። ምላሽ ያገኘነው ከሰባት ሰው ብቻ ነው። ይህ ያስደነግጣል። ምን ሆነናል? ያሰኛል። በዚህ ላይ ብዙ መናገር አልፈልግም፤ ወደ ሌላ ጉዳይ እንሂድ፤ …"} {"text": ""} {"text": ""} {"text": "እንግሊዝ ቃላት ወይ ካልኦት ባዕዳዊ ቃላት እንዳሐወስኩም፣ እንዳጨማላለቕኩም፣ እንዳሓናፈጽኩም፤ እንዳሐናገርኩም እንዳጠላለፍኩም ክትዛረቡን ክትጽሕፉን ከለኹም ናይ ፍልጠትኩም፤ ደረጃ ትምህርትኹም ወይ ድማ ናይ ንቅ፟ሓትኩም መዓቀኒ አይኮነን። ብአንጻሩድአስ ናይ ድሕረትኩምን ድንቁርናኩኹምን፤ ተምበርካኽነትን፤ ናይ ባርነትን መግለጺን መዓቀኒ’ምበር፣ ከምኡውን ዓርሲ ምትእምማን ዝጎድለልኩምን።"} {"text": "የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ..."} {"text": "Be ewunet dani des yemil ena ewuneta yehone tsihuf. beteley medemidemiyaw temechitognal ካንተ በላይ ሀገርና ወገን የሚጠቀም ከሆነ ተምረሃል፤ ከሀገርና ከወገን በላይ አንተ የምትጠቀም ከሆነ ግን ደንቁረሃል - ይሄን ነው የደረስኩበት እንጂ ነጭ ጤፉን፣ኬኩን፣ መኪናውን፣ አልጋውን፣ ልብሱን፤ ስኳሩን፣ ለስላሳውን አልደረስኩበትም፡፡"} {"text": "ለነቢይም ሰለባን መደበቅ አይገባውም፡፡ ሰለባንም የሚደብቅ ሰው በትንሣኤ ቀን በደበቀው ነገር (ተሸክሞ) ይመጣል፡፡ ከዚያም ነፍስ ሁሉ የሥራዋን ዋጋ ትሞላለች፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡"} {"text": "ባለሥልጣኖቹ ባደረጉት ጥናት መሠረት እ.ኤ.አ. በሐምሌ ወር 2000 ውስጥ በግምት ወደ 2 ሚሊዮን ኪ.ሜ. በስትራስበርግ አካባቢ በየቀኑ ይጓዛል ፡፡ ይህ በየቀኑ ከሚመገቡት 5 የነዳጅ ታንከሮች እና የሚከተሉትን የብክለት መጠን ይወክላል ፡፡"} {"text": "– የአገው ብሄራዊ ሸንጎ መጋቢት 6 በእንጅባራ ከተማ የድርጅቱ የዞንና የወረዳ አመራሮች የሚሳተፉበት የምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ የመጡ ዘጠኝ የሥራ አስፈፃሚዎች አልጋ ከያዙበት ክፍል ከምሽቱ 4:30 ላይ ታስረዋል።"} {"text": "የተከሰተው ድርጊት በግለሰቦች መካከል የተፈጠረ ቢሆንም እንኳን ከጀርባ ተልእኮ ያላቸው ኃይሎች መኖር አለመኖራቸውን ለማጣራት ምርመራ እየተደረገ እንደሆነም አቶ ጋሹ አሳስበዋል።"}