audio audio | file_name string | folder string | transcription string | confidence string | trim_start_seconds float32 | trim_end_seconds float32 | reason_start string | reason_end string | has_incomplete_words bool | notes string | original_path string | batch_index int32 | global_index int64 |
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ch_1_segment_0162.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ተጠቅሞበታል እንደ ሊቁ ትምህርት ያልተቀደደችውና ከላይ ጀምሮ ወጥ የሆነችው ቀሚስ ከዚህ አለም ያልሆነችው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0162.wav | 1,060 | 10,509 | ||||
ch_1_segment_0163.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ወንጌል በዘር በቋንቋ በሀገር አይገደብምና የክርስቶስ ወታደሮች የሆኑ ካህናትና መምህራነ ቤተክርስቲያን ወንጌልን ተከፋፍለው ለአለም ማከፋፈል አለባቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0163.wav | 1,060 | 10,510 | ||||
ch_1_segment_0164.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አብያተ ክርስቲያናት በየሀገሪቱ ቢቋቋሙ አህጉረ ስብከቶች ቢስፋፉ ሊቃነ ጳጳሳት ካህናት ዲያቆናት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0164.wav | 1,060 | 10,511 | ||||
ch_1_segment_0165.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ዲያቆናት ሊቃውንት ሰባኪያን በቁጥር በስተው በቦታም ተከፋፍሎ ቢያገለግሉ እጅግ መልካም ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0165.wav | 1,060 | 10,512 | ||||
ch_1_segment_0166.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቅዱስ ጳውሎስ በሁሉ ጎዳና ክርስቶስ ይሰበካል ስለዚህም ደስ ብሎኛል እንዳለ የመምህራን መብዛት የወንጌል መስፋፋት እጅግ ደስ የሚያሰኝ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0166.wav | 1,060 | 10,513 | ||||
ch_1_segment_0167.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የሐዋርያት በሆነች በአንዲት ቤተክርስቲያን እናምናለን ብለን የምንናገርላት ቤተክርስቲያን የክርስቶስ ቀሚሱ ናት በሰው እጅ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0167.wav | 1,060 | 10,514 | ||||
ch_1_segment_0168.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሰው እጅ ያልተሰፋች ማንምም ሊሰፋት የማይችል ቀሚስ ናት ከላይ ጀምሮ ወጥ ሆና በመሰራቷም አትከፋፈልም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0168.wav | 1,060 | 10,515 | ||||
ch_1_segment_0169.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቤተክርስቲያንን ሊከፋፍሏት የሚፈልጉ ሰዎች ሊቁ አውግስጢኖስ እንዲህ ሲል ይጠይቃቸዋል ሮማውያን እንኳን ያልቀደዷትን የክርስቶስን ልብስ እናንተ ስለ ምን ትቀዷታላችሁ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0169.wav | 1,060 | 10,516 | ||||
ch_1_segment_0170.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በእለተ ፍጥረት እግዚአብሔር በሰማያት ያሉትን ፍጥረታት በዝምታ ብቻ ከፈጠረ በኋላ አንዳች ባልነበረባት ምድር የፈጠራቸውን ፍጥረታት የሚዘረዝረው ኦሪት ዘፍጥረት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0170.wav | 1,060 | 10,517 | ||||
ch_1_segment_0171.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እግዚአብሔርም አለ ይከፈል እግዚአብሔርም አለ ታስገኝ በማለት እግዚአብሔር በቃሉ ይሁን ይሁን እያለ የፈጠራቸውን የፍጥረታት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_1_segment_0171.wav | 1,060 | 10,518 | ||||
ch_2_segment_0000.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እግዚአብሔር በዝምታውና በቃሉ ፍጥረታትን ሁሉ ፈጥሮ ከፈጸመ በኋላ በመጨረሻ ሁሉን ያሰናዳለትና ከሁሉ ለይቶ ሊያከብረው የፈጠረውን የሰውን ልጅ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0000.wav | 1,061 | 10,519 | ||||
ch_2_segment_0001.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህን ክቡር ፍጥረት ግን እንደ ሰማያውያን ፍጥረታቱ በዝምታ ምድርን እንደሞሉት ፍጥረታት ደግሞ በቃሉ ሊፈጥረው አልፈለገም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0001.wav | 1,061 | 10,520 | ||||
ch_2_segment_0002.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለዚህ በአምላካዊ እጆቹ ከምድር አፈርን አንስቶ በእጆቹ አበጀው ሄዋንንም ከአዳም ነስቶ በእጆቹ ሰራት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0002.wav | 1,061 | 10,521 | ||||
ch_2_segment_0003.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቅዳሴያችን የሰውን ልጅ ስለማክበር ጭቃ ይዞ ታየ እንደሚለው ልዑል እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ከፍጥረታቱ ሁሉ አክብሮ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0003.wav | 1,061 | 10,522 | ||||
ch_2_segment_0004.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይሁንና ከፍጥረታትም ሁሉ እንደ ሰው እግዚአብሔርን ያቃለለ የለም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0004.wav | 1,061 | 10,523 | ||||
ch_2_segment_0005.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከፍጥረታት ሁሉ አክብሮ አፈር ከምድር አንስቶ የፈጠረበትን የእግዚአብሔርን እጅ የሰውን ልጅ በምስማር ቸነከረው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0005.wav | 1,061 | 10,524 | ||||
ch_2_segment_0006.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የጠፋውን አዳም ፍለጋ አዳም ሆይ ወዴት ነህ እያሉ በገነት የተመላለሱት አምላካዊ እግሮቹም በመስቀል ጭንካሮች ተቸነከሩ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0006.wav | 1,061 | 10,525 | ||||
ch_2_segment_0007.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሰውን ወዳጁ አምላክ በወዳጆቹ በሰው ልጆች መካከል ሰው ሆኖ ቢገለጥ እጆቹ በጭንካር ቆሰሉ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0007.wav | 1,061 | 10,526 | ||||
ch_2_segment_0008.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ነብዩ ዘካርያስ ሰውም በእጅህ መካከል ያለው ቁስል ምንድነው ይለዋል እርሱም በወዳጆቼ ቤት የቆሰልኩት ቁስል ነው ይላል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0008.wav | 1,061 | 10,527 | ||||
ch_2_segment_0009.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የተባለው ትንቢትም ተፈጸመ የሰውን ልጅ ጸበለስን ሊቀጥፍ እጁን በመስደዱ ምክንያት እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እጆቹን ለህማም ዘረጋ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0009.wav | 1,061 | 10,528 | ||||
ch_2_segment_0010.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህም ነብዩ ዳዊት በመዝሙሩ አስቀድሞ እጆቼንና እግሮቼን ቸነከሩኝ ብሎ በትንቢት የተናገረው ቃል ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን የሚያሳይ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0010.wav | 1,062 | 10,529 | ||||
ch_2_segment_0011.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሰማዕቱ ዩስጢኖስ በኢየሱስ ክርስቶስ ከማያምን አንድ አይሁዳዊ ጋር ባደረገው ምልልስ ላይ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0011.wav | 1,062 | 10,530 | ||||
ch_2_segment_0012.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እጆቼንና እግሮቼን ቸነከሩኝ የሚለውን የዳዊትን ትንቢት ስለ ክርስቶስ የተነገረ አይደለም ትላላችሁ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0012.wav | 1,062 | 10,531 | ||||
ch_2_segment_0013.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከክርስቶስ በቀር እጆቹንና እግሮቹን የተቸነከረ ማነው ንጉስ ዳዊት ነውን ይህንን እንዴት አታስተውሉም ብሎታል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0013.wav | 1,062 | 10,532 | ||||
ch_2_segment_0014.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጌታችን ከተገረፈው ግርፋትና ከተንገላታበት የቀራኒዮ መንገድ በኋላ ከመስቀሉ እንጨት ጋር በረዣዥም ምስማሮች መቸንከሩ እጅግ የማይነገር ስቃይ የሚያስከትል ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0014.wav | 1,062 | 10,533 | ||||
ch_2_segment_0015.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሮማውያኑ ይህንን ስቃይ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ የሚሰቀለውን ሰው ከመቸንከራቸው በፊት የወይን ጠጅ እንዲጠጣ ያደርጉት ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0015.wav | 1,062 | 10,534 | ||||
ch_2_segment_0016.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህንን የሚያደርጉበት የመጀመሪያው ምክንያት ሊቃውንት በአጭሩ ለቀኖች ወይም ለችንካር እንዲያዝላቸው ብለው እንደሚገልጹት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0016.wav | 1,062 | 10,535 | ||||
ch_2_segment_0017.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጠጅ ከከርቤና ሀሞት ጋር ተቀላቅሎ ሲጠጣ የማፍዘዝ የማደንዘዝ ሀይል ስላለው የሚቸነከረው ሰው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0017.wav | 1,062 | 10,536 | ||||
ch_2_segment_0018.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሰው እየተወራጨና እየጮኸ እንዳያቸግራቸውና እጆቹንና እግሮቹን በድካም ዝለው እንዲቸነከሩ ለማድረግ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0018.wav | 1,062 | 10,537 | ||||
ch_2_segment_0019.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሮማውያን በልማዳቸው ወይን ጠጁን ለሚሰቀል ሰው የሚያጠጡበት ሁለተኛው ምክንያት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0019.wav | 1,062 | 10,538 | ||||
ch_2_segment_0020.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ለጭንካሩ ከማፍዘዝ ባሻገር የጠጣው ሰው ላይ የማስከር ሀይል ስላለው ከዚያ በኋላ ህሊናው ስለሚለወጥ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0020.wav | 1,063 | 10,539 | ||||
ch_2_segment_0021.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የሚደርስበት የመስቀል ላይ ስቃይ ሁሉ ሳይታወቀው እንዲያልፍና ህመም እንዳይሰማው ስለሚያደርግ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0021.wav | 1,063 | 10,540 | ||||
ch_2_segment_0022.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለዚህ በስቃዩ ምክንያት ለጥፋት ለቀረበውና ነፍሱን ለመረረው ሰው የወይን ጠጅ መስጠታቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0022.wav | 1,063 | 10,541 | ||||
ch_2_segment_0023.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በመከራው ምክንያት የደረሰበትንና ጉስቁልናውን ከእንግዲህ ወዲህ አያሰብ ብለው ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0023.wav | 1,063 | 10,542 | ||||
ch_2_segment_0024.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህ ድርጊትም ምናልባት አረማውያኑ ሮማውያን በመስቀል ሞት ለሚገድሏቸው የሚያደርጉት ብቸኛው ሰብአዊነትን የተሞላ በቅዱስ ሉቃስ አገላለጽ የሚያስገርም ቸርነት ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0024.wav | 1,063 | 10,543 | ||||
ch_2_segment_0025.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በዚህ ልማዳቸውም ለጌታችን ሀሞትና ከርቤ የተቀላቀለበትን የወይን ጠጅ አቀረቡለት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0025.wav | 1,063 | 10,544 | ||||
ch_2_segment_0026.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጌታችንም አስቀድሞ በነብዩ ዳዊት ለመብሌ ሀሞትን ስጡኝ ተብሎ የተነገረው ትንቢት ስለ እርሱ እንደሆነ ይታወቅ ዘንድ ከሀሞቱ ቀመሰ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0026.wav | 1,063 | 10,545 | ||||
ch_2_segment_0027.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የሰው ልጅን ነፍስ በፍቅር ወዳጄ ሆይ ብሎ በፍቅር የጠራው መድኃኒዓለም ክርስቶስ ቀኑ እስኪነፍስ ጥላውም እስኪያልፍ ድረስ ወደ ከርቤ ተራራ ወደ ቀራንዮ ወጥቶ ከመራራው ከርቤ ቀመሰ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0027.wav | 1,063 | 10,546 | ||||
ch_2_segment_0028.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጌታችን በቤተልሄም በተወለደበት እለት በኮከብ ተመርተው የምስራቅ ነገስታት ወደ እርሱ መጥተው ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0028.wav | 1,063 | 10,547 | ||||
ch_2_segment_0029.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እነዚህ ነገስታት ሳጥናቸውን ከመክፈታቸው በፊት ልባቸውን ከፍተው ከሰገዱለት በኋላ ያመጡለትን እጅ መንሻ በፊቱ አቀረቡለት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0029.wav | 1,063 | 10,548 | ||||
ch_2_segment_0030.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሁለቱ ነገስታት በህፃኑ ፊት ሳጥናቸውን ከፍተው ወርቅና እጣን በማቅረብ ንግስናውንና ክህነቱን የሚያመለክት ስጦታ ሲያቀርቡ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0030.wav | 1,064 | 10,549 | ||||
ch_2_segment_0031.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አንደኛው ንጉስ ግን ለህፃን የማይሰጥ የሚመስልን የከርቤ ስጦታ በጌታችን ፊት አቀረበለት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0031.wav | 1,064 | 10,550 | ||||
ch_2_segment_0032.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህ ስጦታ ግን እንደሌሎች ህፃናት ሊኖር ብቻ ሳይሆን ስለሰው ልጆች ሊሞት የተወለደው ጌታ ስለሚቀበለው መራራ የሆነ ስቃይ የሚያመለክት ስጦታ ነው በውዳሴ ማርያም ጸሎታችን | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0032.wav | 1,064 | 10,551 | ||||
ch_2_segment_0033.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለኛ በፍቃዱ ለተቀበለው መዳናችን ለሆነ ሞቱም ከርቤን አመጡለት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0033.wav | 1,064 | 10,552 | ||||
ch_2_segment_0034.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አመቱን ሙሉ እንደመላእክት ለእግዚአብሔር የእጣን መስዋዕትን የምታቀርበው ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያናችን | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0034.wav | 1,064 | 10,553 | ||||
ch_2_segment_0035.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጌታ መራራ ሞትን በቀመሰበት በህማማት ሳምንት በአርብ ስቅለትና በቀዳም ስዑር እጣን ማጠኗን ትታ እጅግ የሚከረክረውን ከርቤ ብቻ የምታጥነውም ይህንን ለማስታወስ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0035.wav | 1,064 | 10,554 | ||||
ch_2_segment_0036.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህንን የሞቱ ምሳሌ የሆነ ከርቤን ጌታችን ቀመሰው እንጂ አልጠጣውም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0036.wav | 1,064 | 10,555 | ||||
ch_2_segment_0037.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ወታደሮቹ ለጌታችን ከርቤ የተቀላቀለበትን ወይን ጠጅ ሲያቀርቡለት ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድ ብቻ ቀምሶ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0037.wav | 1,064 | 10,556 | ||||
ch_2_segment_0038.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቀምሶ መተው ሮማውያን የወይን ጠጁን ከሚያጠጡበት አላማ አንፃር ስናየው በእርግጥም ምክንያታዊ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0038.wav | 1,064 | 10,557 | ||||
ch_2_segment_0039.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ጌታችን የወይን ጠጁን በምላሱ ከመቅመሱ አልፎ ጠጥቶት ቢሆን ኖሮ ስለሚያደነዝዝና ህሊናውን ስለሚያስት ከዚያ በኋላ የሚደርስበት ነገር ሁሉ አይሰማውም ማለት ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0039.wav | 1,064 | 10,558 | ||||
ch_2_segment_0040.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህ ሆነ ማለት ደግሞ ጌታችን ቀራንዮ ከደረሰ በኋላ በመስቀል ላይ የሚቀበላቸውን ስቃዮች ሁሉ በሚያደነዝዝ ነገር ምክንያት ሳይታወቀው ተቀበለ ማለት ይሆናል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0040.wav | 1,065 | 10,559 | ||||
ch_2_segment_0041.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በዚህም ምክንያት ጌታችን ለእኛ ሲል ተሰቃየ ብለን የምናስበውን የመስቀሉን ህማም ሁሉ ትርጉም የሚያሳጣና ሰውነቱን ለቀ | high | 0 | 0.5 | cut-off word | true | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0041.wav | 1,065 | 10,560 | |||
ch_2_segment_0042.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሰውነቱን ለቀዶ ህክምና የሚቀደድ ሰው በማደንዘዣ ምክንያት ሳይታወቀው እንደሚቆስለውና እንደሚደማው ያለ ቁስል አይነት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0042.wav | 1,065 | 10,561 | ||||
ch_2_segment_0043.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በሆነ ነበር መድኃኒዓለም ክርስቶስ ግን ምንም እንኳን ለሰአታት በዘለቀ ድብደባና ግርፋት እጅግ ቢዳከምም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0043.wav | 1,065 | 10,562 | ||||
ch_2_segment_0044.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለ ሰው ልጅ ፍቅር የሚቀበለውን የመስቀል ላይ ህማም በምንም አይነት ማደንዘዣ ሊቀንሰው አልወደደም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0044.wav | 1,065 | 10,563 | ||||
ch_2_segment_0045.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የወደዳቸውን እስከመጨረሻው ወደዳቸው የተባለለት ጌታ በመስቀል ላይም እስከመጨረሻው መከራን በመቀበል ለሞት ይኸውም ለመስቀል ሞት እንኳን የታዘዘ ሆነ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0045.wav | 1,065 | 10,564 | ||||
ch_2_segment_0046.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለዚህም በፍቃዱ በሮማውያን እጅ ለመቸንከር ወደደ ቅዱስ ኤፍሬም እንዲህ ይላል ጌታችን በህያው ሞቱ ለአዳም ህይወትን ይሰጥ ዘንድ ኃይሉን ለወታደሮቹ አስገዛላቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0046.wav | 1,065 | 10,565 | ||||
ch_2_segment_0047.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ስለዚህም የያዙት ጸበለስን ለቀጠፉት እጆች ካሳ ይሁን ዘንድ እጆቹን በሚስማር ለመቸንከር አሳልፎ | high | 0 | 0.5 | cut-off word | true | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0047.wav | 1,065 | 10,566 | |||
ch_2_segment_0048.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አሳልፎ ሰጠ ገና በፍርድ ሸንጎ ውስጥ ሳለም እኛ ስለበላነው ጸበለስ ፈንታ ፊቱን ተመቶ ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0048.wav | 1,065 | 10,567 | ||||
ch_2_segment_0049.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አዳም እግሮቹ ወደ ዛፍ በነጻነት ስለመሄዳቸው ፈንታም እግሮቹን ተቸነከረ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0049.wav | 1,065 | 10,568 | ||||
ch_2_segment_0050.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እኛ እንድንለብስ ጌታችን ተራቆተ ሀሞትንና ከርቤን በመጠጣቱም የሰው ልጆች የተነደፍንበትን በውስጣችን የገባውን የእባቡን መርዝ አጣፈጠልን | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0050.wav | 1,066 | 10,569 | ||||
ch_2_segment_0051.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያናችን ትምህርት መሰረት ጌታችን የተቸነከረባቸው ጭንካሮች አምስት ናቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0051.wav | 1,066 | 10,570 | ||||
ch_2_segment_0052.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የችንካሩ ቁስሎች ብዛት ላይ ምንም የሀሳብ ልዩነት ባይኖርም ችንካሮቹ የትኞቹ ናቸው በሚለው ላይ ግን በቤተክርስቲያን ሊቃውንት ዘንድ የአቆጣጠር ልዩነቶች አሉ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0052.wav | 1,066 | 10,571 | ||||
ch_2_segment_0053.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የማያከራክረው የመጀመሪያው እውነት ከአምስቱ ጭንካሮች ሶስቱ ብቻ ምስማሮች መሆናቸው ነው ቅዱስ ያሬድ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0053.wav | 1,066 | 10,572 | ||||
ch_2_segment_0054.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ያሬድ የምስማር ጭንካሮቹን ቁጥር ለማመልከት በጸሎተ ሐሙስ ሐዋርያቱን ሾመ የአገልጋዮቹን እግር አጠበ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0054.wav | 1,066 | 10,573 | ||||
ch_2_segment_0055.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እናትም አባትም ሆናቸው ጥበብንም አስተማራቸው የሚል ክብር ይት የት ተቀኘ ሲሆን የሶስት ቤት አድርጎ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0055.wav | 1,066 | 10,574 | ||||
ch_2_segment_0056.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አድርጎ የተቀኘበትም ምክንያት ለሶስቱ ቅንዋት ምሳሌ ይሁን ዘንድ ነው ዝክረ ቅዱስ ያሬድ ምዕራፍ አንድ ክፍል ሀምሳ ሶስት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0056.wav | 1,066 | 10,575 | ||||
ch_2_segment_0057.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የጌታችን ጭንካር ምስማሮች ሶስት ናቸው የሚለው ሀሳብ የእግሮቹን ተደራርቦ መቸንከር የሚያመለክት ሲሆን ትሪ ካባሊኒዝም በመባል ይታወቃል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0057.wav | 1,066 | 10,576 | ||||
ch_2_segment_0058.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሱቅረቱ ወይም የተበሳውን ከቆጠርን ግን አራት ቦታ ይሆናል ይላል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0058.wav | 1,066 | 10,577 | ||||
ch_2_segment_0059.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቅዱስ መስቀሉን አስቆፍራ ያገኘችው የንጉስ ቆስጠንጢኖስ እናት ንግስት እሌኒ በወቅቱ እነዚህን ሶስት ምስማሮች አብራ አግኝታቸው ነበር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0059.wav | 1,066 | 10,578 | ||||
ch_2_segment_0060.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከሶስቱም ካሮች አንዱን በመንገድ ሲሄዱ ማዕበል ተነስቶባቸዋል እያለ ወደ ባህሩ ሲጨምሩት ማዕበሉን እንደገሰጸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0060.wav | 1,067 | 10,579 | ||||
ch_2_segment_0061.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እንደገሰጸላቸው ሁለቱንም ደግሞ በዚያ ዘመን ንጉስ የነበረው ልጇ በፈረሶቹ ልጓም ላይ እንዳደረጋቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0061.wav | 1,067 | 10,580 | ||||
ch_2_segment_0062.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከሶስቱ ሚስማሮች ሌላ የተቆጠሩት ጭንካሮች የትኞቹ ናቸው በሚለው ላይ የተለያዩ ሀሳቦች አሉ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0062.wav | 1,067 | 10,581 | ||||
ch_2_segment_0063.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሶስቱ ሚስማሮች ቁጥራ አራተኛ ጎኑን በጦር መውጋቱን አምስተኛ ደግሞ የእሾህ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0063.wav | 1,067 | 10,582 | ||||
ch_2_segment_0064.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የእሾህ ክሊሉን ቁጥራት ታስተምራለች ይሁንና የእሾህ ክሊሉ ብቻውን ብዙ ስለሆነ እንዴት ከአንድ ጭንካር መቁጠር ይችላል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0064.wav | 1,067 | 10,583 | ||||
ch_2_segment_0065.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በጦር ጎኑን የተወጋው ከሞተ በኋላ ስለሆነ እንዴት ከህማማቱ ውስጥ ይቆጠራል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0065.wav | 1,067 | 10,584 | ||||
ch_2_segment_0066.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን አምስት ጭንካሮች በሚለው ላይ ያላት አቋም እንዳለ ሆኖ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0066.wav | 1,067 | 10,585 | ||||
ch_2_segment_0067.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በጭንካሩ አቆጣጠር ላይ ይሄ ብቻ ነው የሚል ድምዳሜ ሳታስቀምጥ በወእለይ በሉ እንዲህም የሚሉ አሉ በሚለው የአማራጭ ትርጓሜ አካሄድ አልተርኔቲቭ ኢንተርፕሪቴሽን አፕሮች | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0067.wav | 1,067 | 10,586 | ||||
ch_2_segment_0068.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ደግሞ በጌታችን ሰውነት ላይ ያረፉትን ሶስት ሚስማሮች ብቻ እንደ ጭንካር ይቆጥርና | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0068.wav | 1,067 | 10,587 | ||||
ch_2_segment_0069.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | አራተኛው የመስቀሉን ቋሚና አግዳሚ እንጨቶች ያያያዙበትን ሚስማር አራት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0069.wav | 1,067 | 10,588 | ||||
ch_2_segment_0070.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ኢና ነአ የሚለውን ጽሁፍ የሰቀሉበትን ሚስማር አምስት ብሎ በመስቀሉ ላይ ያሉት የሚስማር ቅርጽ ያላቸውን ብቻ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0070.wav | 1,068 | 10,589 | ||||
ch_2_segment_0071.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | መጽሐፈ ቅዳሴ ትርጓሜ ደግሞ ሁሉንም ሀሳቦች በማስተናገድ ጭንካሮቹን ሁለት በእጆቹ እግሮቹን በአንድ በደረቱ አንድ ብሎ ቆጥሮ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0071.wav | 1,068 | 10,590 | ||||
ch_2_segment_0072.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቆጥሮ አራት ይልና አጥንቱ አይሰበርም በሚለው ጥቅስ ይህንን ሀሳብ ሞግቶ እጅና እግሮቹን የቸነከረውን ለየብቻ ቢሉ የተመቸ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0072.wav | 1,068 | 10,591 | ||||
ch_2_segment_0073.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በአንድ ሚስማር ነው ቢሉ ደግሞ ሱቅረቱን ወይም የተበሳው ይቆጠራል ብሎ በአራት ይደመድማል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0073.wav | 1,068 | 10,592 | ||||
ch_2_segment_0074.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በሌላው የእኛ ሊቃውንት የችንካራ አቆጣጠር ደግሞ ድርሳነ መሃያዊ ከሶስቱ ሚስማሮች ሌላ ጌታችንን ከመስቀሉ ጋር ለማጣበቅ የተደረገ እንደ ደጋን አይነት የብረት ዝናር አራት ብሎ ሲቆጥር | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0074.wav | 1,068 | 10,593 | ||||
ch_2_segment_0075.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እነዚህ ሁሉ ድካምና ምርምሮች ህይወታቸውን ነገረ መስቀሉን በመመርመር የሚያሳልፉ አባቶቻችን | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0075.wav | 1,068 | 10,594 | ||||
ch_2_segment_0076.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ቆጠራውም የጌታችን ህመሙንና የተቀበለውን ስቃይ በመንፈስ ለመረዳትና ውለታውንም አንዲት ሳያስቀሩ ለመቁጠር የሚደረግ የፍቅር ብዛት የሚወልደው ምርምር እንጂ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0076.wav | 1,068 | 10,595 | ||||
ch_2_segment_0077.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ነገሩም ወደዚያ ታላቅ መንፈሳዊ ደረጃ የደረሱ ሰዎችን መረዳት የሚጠይቅ መሆኑ መታወስ ይኖርበታል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0077.wav | 1,068 | 10,596 | ||||
ch_2_segment_0078.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | የጌታችን መቁሰሉ እስካላከራከረና ሁሉንም እስካስማማ ድረስ የቆሰለባቸውን ቦታዎች መቁጠር ብዙም አያስቸግርምና | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0078.wav | 1,068 | 10,597 | ||||
ch_2_segment_0079.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሀሳቦቹ እንዳሉ እናስቀምጣቸዋለን ሌላው ጉዳይ በቤተክርስቲያናችን ጌታችን የተቸነከረባቸው አምስቱ ቅንነዋት | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0079.wav | 1,068 | 10,598 | ||||
ch_2_segment_0080.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሳዶር አላዶር ዳናት አዴራ ሮዳስ በመባል መጠራታቸው ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0080.wav | 1,069 | 10,599 | ||||
ch_2_segment_0081.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይህ ስያሜ ሮማውያን ወታደሮች ጌታችንን ከመቸንከራቸው በፊት ለምስማሮቹ ስም እያወጡ ቸንክረውታል ማለት እንዳልሆነና | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0081.wav | 1,069 | 10,600 | ||||
ch_2_segment_0082.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከዘመናት በኋላ እነዚህን ቅንዋት ለመጥራት የወጣ ስያሜ መሆኑ ግልጽ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0082.wav | 1,069 | 10,601 | ||||
ch_2_segment_0083.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ለእነዚህ ስያሜዎች በእኛ ቤተክርስቲያን በምንጭነት የሚጠቀሰው ከግብጽ ቤተክርስቲያን ከአረብኛ የተተረጎመው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0083.wav | 1,069 | 10,602 | ||||
ch_2_segment_0084.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ተረጎመውና እመቤታችን ባርቶስ በሚባል ሀገር የጸለየችውን ጸሎት የያዘው መጽሐፈ ባርቶስ የተሰኘ | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0084.wav | 1,069 | 10,603 | ||||
ch_2_segment_0085.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ይሁንና በግብጽ ቤተክርስቲያንም ሆነ በእኛ ቤተክርስቲያን ጌታችን የቆሰለባቸውን ጭንካሮች ለመጥራት ከመጠቀማችን ውጪ ስለ አምስቱ ቃላት ትርጉም የሚሰጥ ማብራሪያ የለም | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0085.wav | 1,069 | 10,604 | ||||
ch_2_segment_0086.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ከእኛ ቅዱሳን ሊቃውንት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ብቻ እነዚህን ስሞች እንደ ቁጥር ተጠቅሞባቸዋል | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0086.wav | 1,069 | 10,605 | ||||
ch_2_segment_0087.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | ሳዶር ብሂል አሀዱ ወአላዶር ብሂል ካልእ ሳዶር ማለት አንድ አላዶር ማለት ሁለት እያለ ሲተረጉማቸው እናገኛለን | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0087.wav | 1,069 | 10,606 | ||||
ch_2_segment_0088.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | በአጠቃላይ የቤተክርስቲያናችን ስነ ጽሁፍ ትኩረት የጌታችን የችንካሮቹ ቁስሎች ላይ ነው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0088.wav | 1,069 | 10,607 | ||||
ch_2_segment_0089.wav | audio_files/audio_00044_c51a8c2a | እነዚህ ስሞች ግን በታሪክ አጥኚዎችና በስነ ልሳን ተመራማሪዎች ዘንድ አሁንም ድረስ መቋጫ ሊገኝለት ያልቻለ የሰፊ ክርክር መነሻዎች ናቸው | high | 0 | 0 | false | /content/hf_cache/audio_files/audio_00044_c51a8c2a/ch_2_segment_0089.wav | 1,069 | 10,608 |