{"input": "ቀዳሚው የሶማሌ ክልል በአወዳይ ከተማ ለተገደሉ የክልሉ ተወላጆች ያከናወነው የቀብር ስነ ስርዓትን የተመለከተ ዘገባ ነው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሌ ክልል በአወዳይ ከተማ", "start": 5, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ በወቅታዊ የሀገሪቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በመኢአድ ጽህፈት ቤት የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይከተላል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሰማያዊ ፓርቲ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "በመኢአድ ጽህፈት ቤት", "start": 38, "end": 51}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 9, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "በመጪው እሁድ ስለሚካሄደው ስለቅማንት ህዝበ ውሳኔ የተጠናቀረ ዘገባ አለን ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመጪው እሁድ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን የምርጫ ዘመቻን አስመልክቶ ከባልደረባችን ማንተጋፍቶት ስለሺ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገናል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ማንተጋፍቶት ስለሺ", "start": 32, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "በስተመጨረሻም የምያንማር ሮሒንጃዎች ላይ እየደረሰ ባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ዙሪያ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ እንመለከታለን ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት", "start": 54, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "ነው የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አሊ አህመድ ካርቲ ያሉት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሱዳን", "start": 3, "end": 7}], "person": [{"text": "አሊ አህመድ ካርቲ", "start": 21, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ጥፋቷ አንድ የክርስትና እምነት ተከታይ የሆነ ግለሰብ ማግባቷ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሸሪዓ በምትተዳደረው ሱዳን ውስጥ ይህ በሕግ የሚያስቀጣ ጥፋት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሱዳን", "start": 14, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ማርያም ያደገችው ከኢትዮጵያዊ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እናቷ ጋ ሲሆን የምትከተለው የክርስትናን እምነት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማርያም", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ እና ክርስትያን በማግባቷ የተነሳ ፍርድ ቤቱ መጀመሪያ ላይ ጊዜ በጅራፍ እንድትገረፍ በይነ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብይኑን ያስተላለፉት የአል ሀጅ ዩሱፍ ፍርድ ቤት ዳኛ ማርያም ሀይማኖትዋን በመቀየር ሙሥሊም ከሆነች የግርፋቱ እና የሞቱ ቅጣት ሊሻርላት እንደሚችል አስታውቃለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአል ሀጅ ዩሱፍ", "start": 13, "end": 23}], "person": [{"text": "ማርያም", "start": 34, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ማርያም ጥፋተኛ አለመሆንዋን በተደጋጋሚ በጠበቃዋ ኤሊ ሻሪፍ አማካኝነት ለፍርድ ቤቱ በማስታወቅ ይህንን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነችም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማርያም", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ኤሊ ሻሪፍ", "start": 31, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "በሸሪዓ ሕግ መሠረት ማርያም ሕፃኑን ልጇን ለማሳደግ የሁለት ዓመት ጊዜ ከተሰጣት በኋላ ነው የሞቱ ቅጣት ተፈፃሚ የሚሆነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማርያም", "start": 13, "end": 17}], "date": [{"text": "የሁለት ዓመት ጊዜ", "start": 33, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "አምነስቲ ኢንተርናሽናል ብይኑን በሴቶች ላይ የተፈፀመ የአድልዎ አሰራር በሚል ነቅፎታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አምነስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን ሕዝብ የሚርያም ጉዳይ ዘግናኝ እንደሆነበት እና ይኸው ብይን በሱዳን አኳያ በጀርመን ባለው አመለካከት ላይ ጥላ ማሳረፉ እንደማይቀር ግልጽ አድርጌአለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በሱዳን", "start": 44, "end": 48}, {"text": "በጀርመን", "start": 53, "end": 58}], "person": [{"text": "የሚርያም", "start": 10, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ይኸው በሚርያም ኢብራሂም ላይ የተበየነው ኢሰብዓዊ የሞት ቅጣት እንዲሻር የምንጠብቅ መሆናችንን ግልጽ እንዳደረግሁ ተስፋ አለኝ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በሚርያም ኢብራሂም", "start": 4, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቷ ከባለቤቷ እና ከሁለት ልጆችዋ ጋ መደበኛ ኑሮ መምራት የምትችልበት ሁኔታ እንደሚፈጠርላትም ተስፋ አደርጋለሁ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የወጣቷ ወይዘሮ ጉዳይ ከሱዳን መንግሥት ጋ የሚያገናኘው ነገር የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሱዳን", "start": 14, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "በወይዘሮዋ ቤተሰብ ውስጥ ጥል ከተፈጠረ በኋላ የባል ቤተዘመዶች ጉዳዩን ለፍርድ ቤት አቅረቡት እዚህ ላይ መዳረሳቸው ያሳዝናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የወጣቷ ወይዘሮ ጠበቆችን በብይኑ አንፃር የሱዳን ሕግ ስለሚፈቅድ የይግባኝ ማመልከቻ እንዲያስገቡ የሀገሬ መንግሥት ምክር ሰጥቶዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሱዳን", "start": 26, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "እና ሕግ አስፈፃሚው አካል በፍትሑ ሥርዓት ላይ ጣልቃ ሊገባ አይችልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የፍትሑ አውታር ለዚህ ጉዳይ የሚመለከታቸውን ወገኖች ሁሉ የሚያረካ መፍትሔ ራሱ እንደሚያስገኝለት እናምናለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሱዳን የሚሰራበት ሕገ መንግሥት የሀይማኖት ነፃነትን እንደሚፈቅድ ላረጋግጥ እፈልጋለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሱዳን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ገሀድ ደግሞ የሞት ቅጣት ለተፈረደባት ወጣት ወይዘሮ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ማየት የምንፈልገው ማርያም ከእስር ቤት ተፈታለች የሚል የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማርያም", "start": 12, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም አንድም ጥፋት አልፈፀመችም በትዳሯ ላይ አልማገጠችም ሀይማኖትዋንም አልካደችም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እና የሱዳን መንግሥት በፈረመችው አንድ ዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረትም በዚች ሀገር ውስጥ ማንም በሚከተለው ሀይማኖት የተነሳ ክትትል ሊያርፍበት አይገባም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሱዳን", "start": 3, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "በሊቢያ እየታየ ያለው ቀውስ ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኝም ሕብረቱ ተፋላሚ ኃይላትን በማቀራረብ ለማወያየት እና ወደ ሰላም ለማምጣት ጥረቱን እንደሚያጠናክር ሚሸል ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሊቢያ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ሚሸል", "start": 96, "end": 99}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ሥጋትና ሐዘን የጫረው የምዕራብ ሐረርጌ ኹከት በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የምዕራብ ሐረርጌ ነዋሪዎች ቁጣ እና ሐዘን ተደበላልቆ ተጭኗቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የምዕራብ ሐረርጌ", "start": 20, "end": 30}, {"text": "በኦሮሚያ", "start": 35, "end": 40}, {"text": "የምዕራብ ሐረርጌ", "start": 57, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "አካባቢው ላይ ያለው የሕዝቡ ስሜት መጥፎ ነው ይላሉ አስተያየታቸው የሰጡ የዞኑ ነዋሪ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሚሉት ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ ግለሰብ የደኅንነት ዋስትና ጠፍቷል ሲሉ ያክላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የወረዳዋ ነዋሪዎች እና የዞኑ አስተዳደር ሰራተኞች እንደሚሉት ወረዳዎቹ እሁድ ታኅሳስ እና ሰኞ ታኅሳስ ዘጠኝን በሰላም ውለዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እሁድ ታኅሳስ", "start": 45, "end": 53}, {"text": "ሰኞ ታኅሳስ ዘጠኝን", "start": 57, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "በሐዊ ጉዲና ወረዳ የሚገኙት ታዖ እና ኢብሳ ቀበሌዎች እንዲሁም የዳሮ ለቡዎቹ የቲ እና ዱረቲ ቀበሌዎች የኹከት ወላፈኑ ቀድሞ የደረሳቸው ናቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሐዊ ጉዲና ወረዳ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "ታዖ", "start": 18, "end": 20}, {"text": "ኢብሳ ቀበሌዎች", "start": 24, "end": 33}, {"text": "የዳሮ ለቡዎቹ የቲ", "start": 40, "end": 51}, {"text": "ዱረቲ ቀበሌዎች", "start": 55, "end": 64}]}}, "schema": []} {"input": "ባልታወቀ ሁኔታ በሶማሌ በታጠቀ ኃይል ታኅሳስ ላይ በጠዋት ተኩስ ይከፈታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሶማሌ", "start": 10, "end": 14}], "date": [{"text": "ታኅሳስ ላይ በጠዋት", "start": 24, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ሲሰደድ የታጠቀው የሶማሌ ኃይል ብዙ ቤቶችን ያቃጥላል ማለት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሌ", "start": 11, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "አርብ እና ቅዳሜ ታኅሳስ ስድስት እና ሰባት በሁለቱ ቀን የሰው ሕይወት በተለይ በኦሮሞ ወደ የሚሆን የሰው ሕይወት ጠፍቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አርብ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ቅዳሜ ታኅሳስ ስድስት እና ሰባት", "start": 7, "end": 27}], "location": [{"text": "በኦሮሞ", "start": 50, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ይኼ ከጦርነቱ ጋ ወይም ከችግሩ ጋ የማይገናኝ ቀበሌ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጉዳዩ ላይ የፌድራል መንግሥት እና የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ባለሥልጣናትን ለማነጋገር ያደረግንው ጥረት አልተሳካም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የፌድራል መንግሥት", "start": 8, "end": 19}, {"text": "የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት", "start": 23, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒሥትር ሐይለማርያም ደሳለኝ ጉዳዩን የሚያጣራ ግብረ ኃይል መቋቋሙን ገልጠዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሐይለማርያም ደሳለኝ", "start": 11, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "የሐዊ ጉዲና ወረዳ ከአዲስ አበባ ኪ ሜ ከምዕራብ ሐረርጌ ዞን አስተዳደር መቀመጫ ጭሮ አሰበ ተፈሪ ደግሞ ኪ ሜ ትርቃለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሐዊ ጉዲና ወረዳ ከአዲስ አበባ", "start": 0, "end": 20}, {"text": "ከምዕራብ ሐረርጌ ዞን", "start": 25, "end": 38}, {"text": "ጭሮ አሰበ ተፈሪ", "start": 51, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያ ሶማሌ እና የኦሮሚያ ክልሎች መካከል የድንበር ይገባኛል ውዝግብ ከቀሰቀሰው ኹከት በኋላ ግን እንደ ቀድሞዋ አይደለችም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ ሶማሌ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "የኦሮሚያ ክልሎች", "start": 14, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ የወረዳዋ ነዋሪ ምንም የተረጋጋ ነገር የለውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አቶ አብዱረዛቅ በወረዳዎቹ የሚስተዋለውን አለመረጋጋት ከቀደመው የድንበር ይገባኛል ውዝግብ ጋር ያገናኙታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብዱረዛቅ", "start": 3, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ኃላፊው ወረዳዎቹ ከሶማሌ ክልል ጋር ባይዋሰኑም እንኳ ድንበር የሚሻገሩ ታጣቂዎች ጥቃት ሲፈፅሙ ቆይተዋል ሲሉ ይከሳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሶማሌ ክልል", "start": 11, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "በሁለቱ ክልሎች መካከል በተቀሰቀሰው ውዝግብ በርካቶች ሞተዋል በሺዎች የሚቆጠሩም ተፈናቅለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ መቼ መፍትሔ ሊያገኝ እንደሚችል እስካሁን በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አቶ አብዱረዛቅ እንደሚሉት ለሕግ የሚያቀርብ እና የተፈናቀሉትን ወደ ቀያቸው የሚመልስ እና የሚግዙ ኮሚቴዎች ተቋቁመዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብዱረዛቅ", "start": 3, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "የስደተኞች እልቂትና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች በየጊዜው ከሊቢያ ተነስተው በሜዲቴራንያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ ያቀናሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሊቢያ", "start": 52, "end": 56}, {"text": "በሜዲቴራንያን ባህር", "start": 63, "end": 75}, {"text": "ኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ", "start": 83, "end": 98}]}}, "schema": []} {"input": "ስደተኞቹን ጭነው ከሚጓዙት ጀልባዎች አብዛኛዎቹ ለባህር ጉዞ የማይመጥኑ ደካማ ጀልባዎች ናቸው ማለት ይቻላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሊቢያ የባህር ድንበር ላይ ግን ይህን የሚቆጣጠርም ሆነ የሚከለክል አንድም አካል የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሊቢያ የባህር ድንበር", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "የተሻለ ህይወት ፍለጋ በጀልባ ወደ አውሮፓ ከሚሰደዱት ከእነዚህ ሰዎች አብዛኛዎቹ በጉዞ ላይ የውሐ ሲሳይ ሆነው ይቀራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮፓ", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "በርካቶች መንገድ ላይ እንደሚሰጥሙ በተደጋጋሚ የሚነገር ቢሆንም የስደተኞቹ መነሻ ከሆነችው ከሊቢያ በኩል እንደሚጠበቀው ለአስቸኳይ እርዳታ የሚደርስ የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሊቢያ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ዋና ከተማይቱ ትሪፖሊ የሚገኙ የሊቢያ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች ያልተለመደ ዝምታን መርጠዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ትሪፖሊ", "start": 9, "end": 13}, {"text": "የሊቢያ የባህር ጠረፍ", "start": 19, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ የተነሳም አንዳንዴ የግል ንብረታቸውን ለመጠቀም መገደዳቸውን ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ካለፈው ጥር አንስቶ የሊቢያ የባህር ጠረፍ ጠባቂ የድንበር ቁጥጥር ሥራ አቁሟል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ካለፈው ጥር አንስቶ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "የሊቢያ የባህር ጠረፍ", "start": 13, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ድንበር ተቆጣጣሪዎች የሚንቀሳቀሱት ስደተኞችን የጫነ ጀልባ ወደ ኢጣላያዋ ደሴት ላምፔዱዛ በማቅናት ላይ መሆኑን የሚጠቁም መረጃ ካገኙ ብቻ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢጣላያዋ ደሴት ላምፔዱዛ", "start": 40, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "የሊቢያ የባህር ጠረፍ ርዝመት ኪሎሜትር እንደመሆኑ ከሊቢያ ወደ ኢጣላያዋ ደሴት ላምፔዱዛ የሚሄዱ ስደተኞችን ያሳፈሩ ጀልባዎችን ለይቶ ማግኘቱ አስቸጋሪ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ የባህር ጠረፍ", "start": 0, "end": 13}, {"text": "ከሊቢያ", "start": 32, "end": 36}, {"text": "ኢጣላያዋ ደሴት ላምፔዱዛ", "start": 40, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን እንደሚለው ሊቢያ ውስጥ ወደ አውሮፓ ለመሄድ የሚጠባበቁ ሚሊዮን ሰዎች አሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን", "start": 0, "end": 15}], "location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 23, "end": 26}, {"text": "አውሮፓ", "start": 1, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "በሃገሪቱ ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚገኝ ማንኛውም ስደተኛ መጨረሻው የስደተኞች ማጎሪያ ነው የሚሆነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከቀድሞ የሊቢያ መሪ ሞአመር ጋዳፊ ሞትና ከመንግሥታቸው ውድቀት በኋላ አብዛኛው የሊቢያ ክፍል በተለያዩ ሚሊሽያዎች ቁጥጥር ስር ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 5, "end": 9}, {"text": "የሊቢያ", "start": 50, "end": 54}], "person": [{"text": "ሞአመር ጋዳፊ", "start": 13, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ህገ ወጥ የሰዎች አሸጋጋሪዎች ከመላ ሃገሪቱ ስደተኞችን እየሰበሰቡ በጀልባዎች አጭቀው ወደ አውሮፓ እንዲልኩ ምቹ ሁኔታ ፈጥሮላቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮፓ", "start": 61, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "ስደተኞቹን ይዘው የሚሄዱ ጀልባዎች ችግር ሲገጥማቸው የሚያሰሙት ጥሪ የሚደርሰው የባህር ጠባቂ በአካባቢው ከተገኘ ሊታደጋቸው ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሊቢያ የባህር ጥበቃ ሃላፊ ሞሀመድ ባይቲ እንደሚሉት ከሚታደጓቸው ስደተኞች አብዛኛዎቹ ግን ሊቢያ መመለስ አይፈልጉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሊቢያ", "start": 1, "end": 4}], "person": [{"text": "ሞሀመድ ባይቲ", "start": 18, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃውያኑ ወደ ሊቢያ መመለስ አይፈልጉም አንዳንድ ትላልቅ መርከቦች ላይ ስናሳፍራቸው ያለቅሳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ከትሪፖሊ በስተምዕራብ ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ዛውያ በተባለው ስፍራ በሚገኝ የስደተኞች ማጎሪያ ውስጥ ከሚገኙት አንዱ ሴኔጋላዊው ላሚን ኬቤ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከትሪፖሊ በስተምዕራብ", "start": 0, "end": 13}, {"text": "ዛውያ", "start": 33, "end": 36}], "person": [{"text": "ላሚን ኬቤ", "start": 85, "end": 91}]}}, "schema": []} {"input": "የተሻለ ህይወት ተስፋ አድርጌ ነው ወደ ሊቢያ የመጣሁት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 25, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "የሊቢያ የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሊቢያ ውስጥ ሺህ የሴኔጋል ስደተኞች እንዳሉ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሊቢያ", "start": 1, "end": 4}, {"text": "የሴኔጋል", "start": 35, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "በማጎሪያ ስፍራ ህይወት አስቸጋሪ ቢሆንም ኬቤና ሌሎች መሰሎቹ አሁንም ሊቢያ ሲመጡ ከያዙት ተስፋ ጋር ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኬቤና", "start": 26, "end": 29}], "location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 44, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ሴኔጋላዊ ቡባከር ጋሪ እንደሚናገረው ሊቢያ ውስጥ የተያዙበት መንገድ አሳዛኝ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቡባከር ጋሪ", "start": 10, "end": 17}], "location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 27, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ውሻ ነው የሚይዙን የዛዊያውን ካምፕ የሚጠብቁት መቶ አለቃ ካሌድ አቱሚ ስደተኞች አንዳንዴ ከሚሰጣቸው ዳቦ በስተቀር ምግብ እንደማያገኙ ነው የሚናገሩት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዛዊያውን ካምፕ", "start": 16, "end": 26}], "person": [{"text": "ካሌድ አቱሚ", "start": 41, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ጤናና አካባቢ የአየር ንብረት ለዉጥንና ለዉጡ የሚያስከትለዉን ጉዳት ለመቀነስ ይረዳሉ የሚባሉ ጉባኤዎች ዉይይቶች እና ያደባባይ ሰልፎች መደረገቸዉን በየጊዜዉ እየሰማን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የከባቢ ዓየርን የሚበክሉ ኢንዱስትሪዎች ባይኖሯቱም የበለፀጉት ሐገራት የሚያደርሱትን ብክለት መካፈል ግድ ሆኖባታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬዉ ጤናና አካባቢ ዝግጅት የአየር ንብረት ለዉጥንና የአፍሪቃን ጥረት ይቃኛል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬዉ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "የአፍሪቃን", "start": 35, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት እና ዓመታት ኤርትራ በፕሬስ ነፃነት ምንም መሻሻልአላሳየችም ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት እና ዓመታት", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የአፍሪቃ ወጣት እድል በ ዓም በጎርጎሪዮሳዊው ዓም በዚምባብዌ ካሜሩን እና በጊኒ ምርጫዎች ይካሄዳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ የአፍሪቃ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "በዚምባብዌ ካሜሩን", "start": 37, "end": 48}, {"text": "በጊኒ", "start": 52, "end": 55}], "date": [{"text": "በ ዓም በጎርጎሪዮሳዊው ዓም", "start": 19, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ቢሆን ግን ምርጫዎቹ በስልጣን ደረጃ የትውልድ ለውጥ ያስገኛሉ ተብሎ የሚጠበቁ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የካሜሩን ፕሬዚደንት ፖል ቢያ የጊኒ አቻቸው አልፋ ኮንዴ ደግሞ ዓመታቸው ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የካሜሩን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የጊኒ", "start": 19, "end": 22}], "person": [{"text": "ፖል ቢያ", "start": 13, "end": 18}, {"text": "አልፋ ኮንዴ", "start": 28, "end": 35}], "date": [{"text": "ዓመታቸው", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የ ዓመቱ አዲሱ የዚምባብዌ ፕሬዚደንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ በሁለቱ ቻዎቻቸው አንፃር በዕድሜ ትንሹ ናቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ዓመቱ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 10, "end": 16}], "person": [{"text": "ኤመርሰን ምናንጋግዋ", "start": 24, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ባጠቃላይ አፍሪቃውያት ሀገራት በመሪዎቻቸው እና በወጣቶቻቸው መካከል ትልቅ የዕድሜ ልዩነት ይታይባቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃውያት ሀገራት", "start": 6, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የአመራሩን ተግባር በቅርቡ ለወጣቱ ትውልድ ማስተላለፍ የሚያስችል ዓቢይ የተሀድሶ ለውጥ የማድረግ እቅድም በነዚህ ሀገራት ውስጥ ያለ አይመስለኝም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዶይቸ ቬለ ያነጋገራቸው የመብት ተሟጋቿ ሊንዳ ማዜሪሬ በዕድሙ በተዳከሙ መሪዎች ነው የምንተዳደረው በማለት የርሳቸውን እና የአህጉሩን ወጣት ትውልድ ቅሬታ ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዶይቸ ቬለ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ሊንዳ ማዜሪሬ", "start": 25, "end": 33}], "location": [{"text": "የአህጉሩን", "start": 77, "end": 83}]}}, "schema": []} {"input": "የ ዓመቷ ማዚሪሬ የቀድሞ ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ አምባገነን መንግሥት አንፃር ታግለዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ዓመቷ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ማዚሪሬ", "start": 6, "end": 10}, {"text": "ሮበርት ሙጋቤ", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ሙጋቤን የተኩት ምናንጋግዋም ቢሆኑ ግን ለተሟጋቿ ከሙጋቤ የተለዩ አይደሉም ነው የሚሉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሙጋቤን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ምናንጋግዋም", "start": 10, "end": 17}, {"text": "ከሙጋቤ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በዕድሜ የገፉትአዲሶቹ የዚምባብዌ ፖለቲከኞች የወጣት ዜጎቻቸውን ፍላጎት አገናዝበው ተገቢውን ርምጃ በመውሰድ ፈንታ ችላ እንዳሉት ማዚሪሬ አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 14, "end": 20}], "person": [{"text": "ማዚሪሬ", "start": 81, "end": 85}]}}, "schema": []} {"input": "በሕይወታቸው አንድ ቀን እንኳን ስራ ሰርተው የማያውቁ ዕድሜአቸው ዓመት የሆናቸው ዜጎች አሉን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመት", "start": 41, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ሰዎች የደሞዝ ወረቀት ተቀብለውም ሆነ የማህበራዊ ኑሮ ድጎማ የማግኘት እድልም ኖሯቸው አያውቁም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በ እና በ ዓመት መካከል ካሉት ወጣቶች መካከል ብዙዎቹ የአደንዛዥ እጾች እና ንጥረ ነገሮች ሱሰኞች ሆነዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ እና በ ዓመት መካከል", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ተስፋ ቆርጠዋል የወደፊቱ እድላቸውም ፍሬ አልባ ሆኖ ነው የሚታያቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለወጣቱ ትውልድ የወደፊቱ እድል ጨለማ የሆነበት ግን ዚምባብዌ ውስጥ ብቻ አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዚምባብዌ", "start": 33, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "በአህጉሩ በ እና ዓመት መካከል የሚገኘው ወጣት ቁጥር ሚልዮን ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአህጉሩ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "በ እና ዓመት መካከል", "start": 6, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ስራ ካላቸውም መካከል ብዙዎቹ የሰራተኛ ድሀ እየተባለ የሚጠራው ቡድን ውስጥ ነው የሚመደቡት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከአቻዎቻቸው ጋር በመሆን አንድ የወጣቶች ፓርቲ የማቋቋም እቅድ አላቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአንፃራቸው ብዙዎቹ የዚምባብዌ ወጣቶች በፖለቲካው ተግባር መሳተፉን እንደሚፈሩት ማዚሪሬ አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 13, "end": 19}], "person": [{"text": "ማዚሪሬ", "start": 51, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "በዚምባብዌ በፖለቲካ ፓርቲዎቻችን ውስጥ በገዢው ፓርቲ ይሁን በተቃዋሚው ጎራ ብዙ ጥቃት እና የኃይል ርምጃ ይታያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዚምባብዌ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "በተለይ ብዙዎቹ ወጣት ሴቶች ይህን ሁኔታ ማለትም የሚደርስባቸውን ብዙ ትንኮሳ እና መሰል ጥቃት መቋቋም አይችሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የናሚቢያ ዜጋ የሆነኑት ጆብ ሺፑሉሎ አሙፓንዳ በዚሁ ረገድ ጥሩ ተሞክሮ የላቸውም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የናሚቢያ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ጆብ ሺፑሉሎ አሙፓንዳ", "start": 15, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ የተነሳም ከገዚው ፓርቲ ብርቱ ተቃውሞ የገጠማቸው ሺፑሊሎ አፑማንዳ በፍርድ ቤት ብይን ባይሆን ኖሮ የፓርቲው አባል ሆነው መቀጠል ባልቻሉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሺፑሊሎ አፑማንዳ", "start": 35, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "በስዋፖ ውስጥ ወጣቶች አዳዲስ ሀሳቦችን ይዘው የሚመጡበት እና ድምፃቸውን የሚያሰሙበት ድርጊት ብዙም እንደማይደገፍ ነው ሺፑሊሎ አፑማንዳ ያመለከቱት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በስዋፖ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ሺፑሊሎ አፑማንዳ", "start": 75, "end": 85}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶች በፖለቲካው መድረክ ላይ ደፈር ብለው መናገር ሲጀምሩ የፓርቲ አባላቱ ብዙ ጊዜ እኛ ለነፃነት ስንታገል አንተ የት ነበርክ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የትምህርት ደረጃህ ግልጽነትህ ወይም ለመስራት የምትፈልገውን ወደጎን በመተው በትግሉ ውስጥ የተጫወትከውን ሚና ይጠይቁኃል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በ እና ዓም በብዙ አፍሪቃውያት ሀገራት ውስጥ ተቃውሞ ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ እና ዓም", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "አፍሪቃውያት ሀገራት", "start": 12, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "በዚምባብዌ እና በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ ወጣቶች በተጠሉት ፕሬዚደንቶቻቸው አንፃር በተደጋጋሚ ተቃውሞ አድርገዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዚምባብዌ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ", "start": 10, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "በሴኔጋል እና በቡርኪና ፋሶም ተቃዋሚዎች አምባገነን መሪዎቻቸውን ከስልጣን አባረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሴኔጋል", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በቡርኪና ፋሶም", "start": 9, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "በሌሎች አፍሪቃውያትሀገራት ግን ተቃውሞዎቹ ያን ያህል አልተሳኩም ይላሉ ፕሮፌሰር ዛካሪያ ማምፒሌ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃውያትሀገራት", "start": 5, "end": 16}], "person": [{"text": "ዛካሪያ ማምፒሌ", "start": 51, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ፈንታ ድምፃቸውን ለማሰማት ሌላ አማራጭ ያፈላልጋሉ ማለት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ትልቁ አደጋ ግን ተቃውሞው እንዴት እንደሚካሄድ እና ምን እንደሚያስከትል መተንበይ አለመቻሉ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እቅዱ በአፍሪቃ የወጣቶች ሰነድ የተቀመጡትን ዓላማዎች ከግብ የማድረስ እና የወጣቱንም አቅም በፖለቲካው እና በልማቱ ዘርፍ የማጎልበት ዓላማ ይዞ ተነስቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 4, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ የዚምባብዌ ተወላጇ የመብት ተሟጋች ሊንዳ ማዜሪሬ በሰነዱ ስለተቀመጡት አማላይ ቃላት መስማት አትፈልግም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 8, "end": 14}], "person": [{"text": "ሊንዳ ማዜሪሬ", "start": 30, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ኮሚሽነር ዘይኑ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ፖሊስ ኢንጅንየሩ በሞቱበት ቦታ የነበሩ ማስረጃዎች እና መረጃዎችን የሚሰጡ ሰዎችን ይዞ እየመረመረ ነው ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዘይኑ", "start": 6, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "የአሟሟታቸውን ሁኔታ የሚያሳይ የምርመራ ውጤት ፈጥነን ለማቅረብ ርብርብ እያደረግን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዉይይቱ ሲያበቃ ዛሬ ከቀትር በኋላ የነበረዉን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለዉን የብራስልስ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴን በስልክ አነጋግሬዋለሁ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ ከቀትር በኋላ", "start": 10, "end": 21}], "location": [{"text": "የብራስልስ", "start": 48, "end": 54}], "person": [{"text": "ገበያዉ ንጉሴን", "start": 61, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የገበያ ማዕከሉ አሁን በሚገኝበት መብራት ኃይል በተባለው ቦታ እንኳ ቃጠሎ ሲገጥመው ሁለተኛ ጊዜው ነው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "መብራት ኃይል", "start": 21, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "የገበያ ማዕከሉ አሁን በሚገኝበት መብራት ኃይል በተባለው ቦታ እንኳ ቃጠሎ ሲገጥመው ሁለተኛ ጊዜው ነው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "መብራት ኃይል", "start": 21, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "መልካም እንደልሆነ አጋጣሚ ደግሞ በሁለቱም የአደጋ ክስተት ንብረታቸው ተቃጥሎ የተጎዱ ወገኖች አሉ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሌላ በኩል ነጋዴዎቹ መደበኛ ስራቸውን ለመጀመር የብድር ገንዘብ እየተመቻቸ ስለመሆኑ መስማታቸውን ገልፀዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምንም እንኳን እስካሁን ተግባራዊ ባይደረግም ብድር ከችግሩ አገግሞ ወደ ስራ ለመግባት አያስችልም የሚሉት ነጋዴዎች መንግሥት የተለየ ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብድር ጫና ይፈጥራል የሚል ቅሬታ ስለመነሳቱ ያነሳሁላቸው ኃላፊው አብዛኞቹ ቀደም ሲል ከተቋሙ የወሰዱትን ብድር የመለሱ መሆናቸውን አረጋግጠናል ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የገበያ ማዕከሉ መልሶ ግንባታ እየተካሄደ በሚገኝበት ቦታ ተገኝቼ እንደተመለከትኩት እንዳንዶቹ ሱቆች በር በመግጠም ሥራ ለመጀመር ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ተመልክቻለሁ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባህል ሪታ ፓንክኸርስት የኢትዮጵያ ባለውለታ አዲስ አበባ ላይ ትዳር የመሰረቱት የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪዎች በትዳር ከ ዓመታት በላይ ዘልቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ ፓንክኸርስት", "start": 4, "end": 14}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 15, "end": 21}, {"text": "አዲስ አበባ", "start": 28, "end": 35}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 50, "end": 56}], "date": [{"text": "ከ ዓመታት በላይ", "start": 74, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "ወ ሮ ሪታ ፓንክኸርስት በቤተ መፅሕፍት ባለሙያነታቸው በብሔራዊ ቤተ መፅሕፍት አገልግለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ ፓንክኸርስት", "start": 4, "end": 14}], "organization": [{"text": "በብሔራዊ ቤተ መፅሕፍት", "start": 34, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያዉያን ዘንድ ሕያዉ ሆነዉ ሲታወሱ ይኖራሉ ሀገራችን ሀገሯ ህዝባችን ህዝቧ ኑሯችን ኑሮዋ ሆኖ ስታገለግለን እድሜዋን ጨርሳ ከእኛው ዘንድ አረፈች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ደህና ሁኚ ይላል ጋዜጠኛ የትነበርክ ታደለ በፌስቡክ ድረገፁ ያስቀመጠዉ ጽሑፍ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የትነበርክ ታደለ", "start": 16, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ባለቤታቸዉ አጋፋዉ የኢትዮጵያ የታሪክ ተመራማሪ የፕሮፊሰር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ከሁለት ዓመት በፊት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸዉ ይታወሳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 12, "end": 18}], "person": [{"text": "ሪቻርድ ፓንክኸርስት", "start": 37, "end": 49}], "date": [{"text": "ከሁለት ዓመት በፊት", "start": 50, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ዝግጅታችን የሪታ ፓንክኸርስትን የሕይወት ታሪክና በኢትዮጵያ ሳሉ ያበረከቱትን አስተዋፅኦ እንቃኛለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የሪታ ፓንክኸርስትን", "start": 11, "end": 23}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 35, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "በጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም በሩሜንያ የተወለዱት ወ ሮ ሪታ ፓንክኸርስት በ ዓመታቸዉ ከወላጆቻቸዉ ጋር ወደ እንጊሊዝ ተሰደዱ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም", "start": 0, "end": 13}, {"text": "በ ዓመታቸዉ", "start": 42, "end": 49}], "location": [{"text": "በሩሜንያ", "start": 14, "end": 19}, {"text": "እንጊሊዝ", "start": 64, "end": 69}], "person": [{"text": "ሪታ ፓንክኸርስት", "start": 31, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ታዳጊዋ ሪታ በእንጊሊዝ ሃገር ካምብሪጅ ከተማ በሚገኝ የልጃገረዶች ት ቤት የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸዉን ተከታትለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ", "start": 5, "end": 7}], "location": [{"text": "በእንጊሊዝ ሃገር ካምብሪጅ ከተማ", "start": 8, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "የከፍተኛ ትምህርታቸዉን በኦክስፎድ ዩንቨርስቲ ፈረንሳይኛና ሩስያንኛን በሚያካትተዉ የዘመናዊ ቋንቋች ጥናት በማስተርስ ዲግሪ ተመርቀዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በኦክስፎድ ዩንቨርስቲ", "start": 15, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ሪታ የከፍተኛ ትምህርታቸዉን እንዳጠናቀቁ በመጀመርያ የተቀጠሩት ቻተም ሃዉስ በሚገኘዉ ፕሬስ ቤተ መፅሕፍት ዉስጥ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ", "start": 0, "end": 2}], "location": [{"text": "ቻተም ሃዉስ", "start": 40, "end": 47}], "organization": [{"text": "ፕሬስ ቤተ መፅሕፍት", "start": 54, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ከዝያም ሪታ የዝያን ግዜ የፍቅር ጓደኛቸዉ ሪቻርድን እና የሪቻርድን እናት ሲልቪያ ፓንክኸርስትን ተከትለዉ ወደ ኢትዮጵያ በጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም ይመጣሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ", "start": 5, "end": 7}, {"text": "ሪቻርድን", "start": 27, "end": 32}, {"text": "የሪቻርድን", "start": 36, "end": 42}, {"text": "ሲልቪያ ፓንክኸርስትን", "start": 47, "end": 60}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 70, "end": 75}], "date": [{"text": "በጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም", "start": 76, "end": 89}]}}, "schema": []} {"input": "የሪታ ፓንክኸርስት ልጅ አሉላ ፓንክኸርስት ስለእናቱ ማንነት እንዲነግረን ቀጠሮ ልንይዝ የደወልነት በለቅሶ ላይ ሳለ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የሪታ ፓንክኸርስት", "start": 0, "end": 11}, {"text": "አሉላ ፓንክኸርስት", "start": 15, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "እንድያም ሆኖ ለነገ ቀጠረንና ግንቦት የእናቱ ግባዕተ መሬት ከተፈፀመ ከአንድ ቀን በኋላ በስልክ ስለናቱ አጫወተን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለነገ", "start": 9, "end": 12}, {"text": "ግንቦት", "start": 19, "end": 23}, {"text": "ከአንድ ቀን በኋላ", "start": 44, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "እናቱ ሪታ በብሪታንያ የከፍተኛ ትምህርታቸዉን አጠናቀዉ በመፀሐፍ ትርጉም በቋንቋ አስተማሪነት እንዲሁም በቤተ መፅሐፍ ዉስጥ ሲሰሩ ሳለ ሪቻርድን ይተዋወቃሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ", "start": 4, "end": 6}, {"text": "ሪቻርድን", "start": 85, "end": 90}], "location": [{"text": "በብሪታንያ", "start": 7, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ሪታ እናቴ አባቴን እንደ አጋጣሚ ለንደን ከተማ ላይ ተዋዉቃዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ", "start": 0, "end": 2}], "location": [{"text": "ለንደን ከተማ", "start": 21, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "አባቴ ከእናቴጋር ወደ ኢትዮጵያ ለመሄድ መወሰኑን ነግሮ አብራ እንድትመጣ ጋበዛት እስዋም ወድያዉኑ ከሱ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ለመሄድ ወሰነች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 14, "end": 19}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 71, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "እናት እና አባትዋ ወደ ኢትዮጵያ ለመሄድ መወሰንዋን ሲሰሙ በጣም ሰግተዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሁ ዓመት እናትና አባቴ እዚሁ አዲስ አበባ ጋብቻቸዉን ፈፀሙ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚሁ ዓመት", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 21, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ሚዜዎቻቸዉ ሜትር አርቴስት አፈወርቅ ተክሌ እና መንግስቱ ለማ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አፈወርቅ ተክሌ", "start": 17, "end": 26}, {"text": "መንግስቱ ለማ", "start": 30, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "አዲስ አበባ ላይ ትዳር የመሰረቱት የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪዎች በትዳር ከ ዓመታት በላይ ዘልቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 22, "end": 28}], "date": [{"text": "ከ ዓመታት በላይ", "start": 46, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "በረጅም ዓመታት የስራ ዘመናቸው ወ ሮ ሪታ የኢትዮጵያን ባሕል የኢትዮጵያውያን ሴቶች ታሪክን እንዲሁም በኢትዮጵያ የቤተ መፅሕፍት ታሪክና ዕድገትን መርምረዋል ዘክረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በረጅም ዓመታት", "start": 0, "end": 9}], "person": [{"text": "ሪታ", "start": 24, "end": 26}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 64, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "ወደ ለንደን የተሰደዱት በወቅቱ በሃገሪቱ በነበረዉ አስከፊ ሁኔታ ልጆቻችንን ለማሳደግ ከባድነ ነበር የሚል ስጋት አድሮባቸዉ ስለነበረ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለንደን", "start": 3, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "እግረ መንገድዋን አባቴ ሪቻርድ በሚያዘጋጀዉ ኢትዮጵያን ኦብዘርቬሽን በተባለዉ መጽሔት ላይ በጽሑፍ ታግዘዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪቻርድ", "start": 15, "end": 19}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያን", "start": 28, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በቤተ መጻሕፍት በተለይ የአጼ ቴድሮስ በብራና ላይ የተፃፉ ደብዳቤዎችን እና ጽሑፎችን በተመለከተ የተለያዩ ጽሑፎችን በማቅረብ አስተዋዉቃለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴድሮስ", "start": 19, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ አሉላ በቀይ ሽብር ጊዜ ወላጆቼ እኛን ይዘዉ ወደ ብሪታንያ ተሰደዉ ነበር ብለኸኛል እስቴ ስለ ስደት ታሪክ ንገረን", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አሉላ", "start": 3, "end": 6}], "date": [{"text": "በቀይ ሽብር ጊዜ", "start": 7, "end": 17}], "location": [{"text": "ብሪታንያ", "start": 34, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ኑሮዋቸዉ ሙሉ በሙሉ እዚሁ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዉስጥ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ አዲስ አበባ", "start": 17, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ደርግ ወደ ስልጣን በመጣ ጊዜ መጀመርያ ሁኔታዉ ተቀይሮ ብሩህ ተስፋ ይመስል ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ደርግ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "አማን አብዶ የአባቴ ተማሪ ነበር በጣም ጎበዝ ተማሪ በጣም የሚያደንቀዉ ተማሪ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አማን አብዶ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "አካባቢዉ ላይ ታንኮች ገብተዉ አማን አብዶ በተገደለ ጊዜ እና ሁኔታዉ አሳሳቢ እየሆነ ሄደ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አማን አብዶ", "start": 19, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "አባቴ እንግሊዝ ለንደን እንደገባ ስራ አልነበረዉም ከዝያም ለንደን በሚገኝ ዩንቨርስቲ የአፍሪቃ ጥናት ተቋም ዉስጥ ለማስተማር የአንድ ዓመት ኮንትራት አገኘ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "እንግሊዝ ለንደን", "start": 4, "end": 14}, {"text": "ለንደን", "start": 10, "end": 14}, {"text": "የአፍሪቃ", "start": 54, "end": 59}], "date": [{"text": "የአንድ ዓመት", "start": 79, "end": 87}]}}, "schema": []} {"input": "እናቴም በቤተ መፅሐፍት ጉዳይ ሞያ በለንደን በአንድ ዩንቨርስቲ ዉስጥ ስራን ጀመረች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በለንደን", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "እንድያም ሆኖ ወላጆቼ ለንደን ይኑሩ እንጂ ሃሳባቸዉ ወደ ኢትዮጵያ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለንደን", "start": 14, "end": 18}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 36, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "በዝያዉ በለንደን ሲኖሩ የመጀመርያዉ የኢትዮጵያ ሥነ ጥበብ የዓለም አቀፍ ጉባኤ ለንደን ላይ እንዲጀመር አብረዉ ነበር ስራን የሰሩት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በለንደን", "start": 5, "end": 10}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 23, "end": 29}, {"text": "ለንደን", "start": 6, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ከዝያም አባቴ ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ እድልን ሲያገኝ ለመመለስ ፈለገ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ከዝያም አባቴ ተመልሶ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ማገልገል ጀመረ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ", "start": 14, "end": 29}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 30, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "እናቴም እንዲሁ የተለያዩ የጥናት ጽሑፎችን እንዲሁም የተማሪዎች የመመረቅያ ጽሑፎችን አርትዓይ በማድረግ ሥራን መስራት እገዛን ጀመረች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ ለኢትዮጵያዉያን ወጣት ተማሪዎች በየዉጭ ትምህርት እድል እንዲያገኙ በአንድ ዓለም አቀፍ ተቋም ዉስጥ በመስራት ትልቅ እገዛን አድርጋለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በተለይ ግቢዋ ዉስጥ የምትተክላቸዉን የተለያዩ ተክሎች አበቦች በጣም ትወድ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህም ወጣት አታክልተኞችን ለማበረታታት በሚደረገዉ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ስተዋጾን አበርክታለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሃገሪቱ በሚካሄድ የአትክልት ትርኢት ዉድድር ላይ በዳኝነት ወንበር ላይ ትቀመጥ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወ ሮ ሪታ ፓንክኸርስት ባለፉት ስድስት አምስት ዓመታት ከባለቤታቸዉ ጋር በመሆን የኢትዮጵያ ታሪካቸዉን መፃፍ ጀምረዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪታ ፓንክኸርስት", "start": 4, "end": 14}], "date": [{"text": "ባለፉት ስድስት አምስት ዓመታት", "start": 15, "end": 34}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 51, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያን ወዳጅዋ ሲቭሊያ ፓንክኸርስት ለኢትዮጵያ ሰርተዉ እዉቀት ፍቅርን አስተላልፈዉ አልፈዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያን", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 31}], "person": [{"text": "ሲቭሊያ ፓንክኸርስት", "start": 12, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የፓንክኸርስት ቤተሰቦች ለኢትዮጵያዉያ ያበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅዖ ትዉልድ ሲማርበት እንዲሁም በስራቸዉ በኢትዮጵያዉያን ዘንድ ሕያዉ ሆነዉ ሲታወሱ ይኖራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የፓንክኸርስት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከገዢው ፓርቲ የተለመደ ይትባህል ወጣ ባለ መልኩ ያቀረቡት ንግግር ብዙዎች ተስፋ እንዲሰንቁ አድርጓቸዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሀገር ውስጥም ሆነ ከውጭ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በቶሎ ማሻሻያዎችን እንዲተገብሩ የሚጠይቁ ደጋግመው የሚያነሱት አንድ ጉዳይ አለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ", "start": 28, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈው የካቲት ወር የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ድንጋጌ ለስድስት ወር እንደሚቆይ ቢቀመጥም ጠያቂዎቹ ግን አሁኑኑ ይነሳ ባይ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው የካቲት ወር", "start": 0, "end": 12}, {"text": "ለስድስት ወር", "start": 38, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ይህንን አቋማቸው በይፋ ካሳወቁት መካከል የኢትዮጵያ መንግስት ሁነኛ አጋር የሚባሉት አሜሪካ እና የአውሮፓ ህብረት ይገኙበታል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 26, "end": 32}, {"text": "አሜሪካ", "start": 53, "end": 57}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ህብረት", "start": 61, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "የአሜሪካንን ፈለግ የተከተለ የሚመስለው የአውሮፓ ህብረትም አዋጁ በቶሎ እንዲነሳ ፍላጎቱን ገልጿል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካንን", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ህብረትም", "start": 25, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ ቀናት ያህል ታስሮ ባለፈው ሳምንት ተለቅቋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ተመስገን ደሳለኝ", "start": 5, "end": 15}], "location": [{"text": "በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ", "start": 16, "end": 44}], "date": [{"text": "ለ ቀናት ያህል", "start": 54, "end": 63}, {"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 68, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "በእስር በቆየበት የፖሊስ መምሪያ ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ጥሳችኋል በሚል ወደ ገደማ ተጠርጣሪዎች ታስረው መመልከቱን ይናገራል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አብዛኞቹ የተከሰሱበትን ጉዳይ ግን እንኳ በቅጡ እንደማያውቁ እና ሲያዙም ድብደባ እንደተፈጸመባቸው እንደነገሩት ይገልጻል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የፉሪ የወንጀል መከላከል ኃላፊ ኮማንደር አየለ ደበላ እና የፉሪ የትራፊክ ፖሊስ ኃላፊ አለ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፉሪ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የፉሪ", "start": 37, "end": 40}], "person": [{"text": "አየለ ደበላ", "start": 26, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "አብዛኞቹ የመጡት ከአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ዙሪያ ነው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአዲስ አበባ", "start": 11, "end": 19}, {"text": "ከአዲስ አበባ", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ አንድ አማረ የሚባል መካኒሳ ጋር የተያዘ ፌስ ቡኩን እያየ የኮሎኔል ደመቀን ፎቶ አጋርተሃል ተብሎ ነው የመጣው ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አማረ", "start": 9, "end": 12}, {"text": "ደመቀን", "start": 48, "end": 52}], "location": [{"text": "መካኒሳ", "start": 18, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "በሙሉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተይዘው እኛ የነበርንበት ፖሊስ ጣቢያ ያሉ ከቤታቸው ከስራ ቦታቸው እና ከመንገድ ላይ የተያዙ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነርሱ አሁን ከእኛ የተለየ የሚያደርጋቸው ከፍተኛ ድብደባ ተፈጽሞባቸዋል በተያዙበት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ቀን ላይ ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ቀን", "start": 53, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ሲያዩን አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመውጣቱ በፊት በአመጽ ወቅት ላይ ተሳትፎ ነበራችሁ ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ባህር ዳርም ተርጣሪዎች የተያዙበት ሁኔታ ተመሳሳይ እንደሆነ የዓይን እማኞች ይናገራሉ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአዲስ አበባ በስተሰሜን", "start": 0, "end": 15}, {"text": "ባህር ዳርም", "start": 37, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የባህር ዳር ዩኒቨርስቲው መምህር እና ጓደኞቻቸው በቆዩበት ፖሊስ ጣቢያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታሰሩ ቁጥራቸው ወደ የሚጠጉ ሰዎች እንዳጋጠሟቸው ይናገራሉ ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የባህር ዳር ዩኒቨርስቲው", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ባህር ዳር ከነማ ከደሴ ከነማ ጋር በነበረው ጨዋታ ዕለት ረብሻ ፈጥራችኋል ተብለው ተይዘው የነበሩ ወደ ወይም ልጆች ነበሩ ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ባህር ዳር ከነማ ከደሴ ከነማ", "start": 0, "end": 18}], "date": [{"text": "ጨዋታ ዕለት", "start": 28, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "እንዲዚህ አይነት በትንንሽ ጉዳዩች ጽሁፍ በኪሳችሁ ይዛችሁ ስቴድየም ተገኝታችኋል ተብሎ የታሰሩ ልጆች ነበሩ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ስቴድየም", "start": 37, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "እንደዚህ አይነት ልጆች ዘጠነኛ ፖሊስ ጣቢያ ብዙ እስረኛ ነው የነበረው ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዘጠነኛ ፖሊስ ጣቢያ", "start": 15, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈጸሚያ መመሪያ በመላው ሀገሪቱ የሚተገብሩ ብሎ ክልከላዎችን የዘረዘረ ሲሆን ለተወሰኑ ቦታዎች ደግሞ አራት ክልከላዎችን አስቀምጧል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አዋጁን እና መመሪያውን የፈተሹ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ክልከላዎቹ አሻሚ ትርጉም ያላቸው እና ግልጽነት የሚጎድላቸው ናቸው ሲሉ ይተቻሉ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መመሪያ ተብሎ የወጣውን የኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈጸሚያ ደንብ ስታየው ህግ በሚያረቅቁ ሰዎች ተጽፏል ብሎ ለመናገር በጣም ነው የሚያሳፍረው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ስለ አመክኖያዊ ትስስራቸው መሬት ላይ ሲተገበሩ ስለሚያመጡት ውጤት ምን ያህል ተጨባጭ ናቸው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምን ያህል ከሰው እና ከማህበረሰብ የቀን ተቀን መስተጋብር ጋር አብረው ይሄዳሉ ስለሚለው ጉዳይ ብዙም ትኩረት የተሰጠ አይመስለኝም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለህግ ደንቦች አረቃቀቅ ምንም ክብር በሌለው ሁኔታ የተረቀቀ አይነት ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች በስፋት የተቀመጡ እና አሻሚዎች የሆኑ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምርመራ ለምን ያህል ጊዜ ያህል ይካሄዳል የሚሉት እንደዚሁ የሉም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታሳሪዎቹ አላግባብ መታሰራቸውን የት አቤት ማለት እንደሚችሉ ለማወቅ ተቸግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት የሚወሰዱ እንደዚህ አይነት እርምጃዎችን የመከታተል እና የመቆጣጠር ተግባር ያለው መርማሪ ቦርድ ግን ስራየን እያከናወነንኩ ነው ይላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መርማሪ ቦርዱ በአዋጁ የሚወሰዱ እርምጃዎች ኢ ሰብዓዊ መሆናቸውን ካመነ እርምጃውን እንዲያስተካክል ለኮማንድ ፖስቱ ሀሳብ እንደሚሰጥ ተደንግጓል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቦርዱ ከተሰጠው ስልጣን እና ተግባር አንዱ በአዋጁ ምክንያት የታሰሩ ግለሰቦችን እና የታሰሩበትን ምክንያት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይፋ ማድረግ ነው ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ", "start": 67, "end": 81}]}}, "schema": []} {"input": "አራማጆች አክቲቪስቶች ግን በየአካባቢው የታሰሩ ሰዎች በቦርዱ ከተጠቀሰው በጣሙኑ እንደሚልቅ ይሟገታሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቦርዱ ሰብሳቢ በባለፈው ሳምንት መግለጫቸው ከህብረተሰቡ ከሚደርሷቸው ጥቆማዎች ብዙዎቹ ሰዎች እየታሰሩ ያሉት በቂም በቀል ነው የሚል እንደሆነ አስረድተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በባለፈው ሳምንት", "start": 10, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ በስልጣን ላይ በቆየባቸው ዓመታት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያውጅ የአሁኑ ለሁለተኛ ጊዜው ነው ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኢህአዴግ", "start": 8, "end": 13}], "date": [{"text": "በቆየባቸው ዓመታት", "start": 23, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈው ዓመት ታውጆ የነበረው ተመሳሳይ ድንጋጌ ለ ወር ከቆየ በኋላ እንዲነሳ ተደርጓል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 0, "end": 8}, {"text": "ለ ወር", "start": 30, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በሚኒስትሮች ምክር ቤት አማካኝነት በየካቲት የታወጀው የአሁኑ ድንጋጌ ሕገ መንግስቱን እና ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመከላከል በሚል እንደነበር ይታወሳል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በሚኒስትሮች ምክር ቤት", "start": 0, "end": 14}], "date": [{"text": "በየካቲት", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የአምቦው ዩኒቨርስቲ መምህር ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ነባራዊ ሁኔታ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አስፈላጊ ነው ብዬ አላምንም ባይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአምቦው ዩኒቨርስቲ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 18, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "መቀመጫቸውን ዋሽንግተን ዲሲ ያደረጉት የሰብዓዊ መብቶች ህግ ባለሙያው አቶ ዩሴፍ ተመሳሳይ አስተያየት አላቸው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዋሽንግተን ዲሲ", "start": 8, "end": 17}], "person": [{"text": "ዩሴፍ", "start": 47, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በዓረብኛ ፊደል የተገኙ የኢትዮጵያ የፅሁፍ ቅርሶች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የሴት ልጅ ግርዛት አዉሮጳን ማስጋቱ የሴት ልጅ ግርዛት በተለያዩ ሃገራት ተግባራዊ እንደሚሆን ሲነገር የቆየ ጉዳይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳን", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን አሁን ግን በሰዎች ከሀገር ወደሀገር መዟዟር ምክንያት ቀድሞ በማይታወቅበት አካባቢ ሁሉ እየተዳረሰ መሆኑ እየተነገረ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጳ ዉስጥ በልማድም ሆነ በባህል ያልነበረዉ ይህ ድርጊት ዛሬ የበርካቶች ስጋት ከሆነ ሰነባበተ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 38, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "መረጃዎች እንደሚያመለክቱ አዉሮጳ ዉስጥ በየዓመቱ ታዳጊ ሴቶች ለግርዛት ይጋለጣሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ይህን ጎጂ ልማድ ለመግታት የሚንቀሳቀሱ ተቋማትም የአዉሮጳ ኅብረት የተጠናከረ ርምጃ እንዲወስድ ግፊት እያደረጉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 31, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጳ ዉስጥ ስዊድን ናት በመጀመሪያ ሴት ልጆች ግርዛት እንዳይፈጸምባቸዉ በህግ የደነገገች አገር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ስዊድን", "start": 9, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም በመሠረቱት ጎበዝ በተሰኘዉ ተቋም አማካኝነትም የባህል ልዉዉጥና ማኅበራዊ እንዲሁም ጤና ነክ ጉዳዮችን የሚመለከቱ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም", "start": 0, "end": 13}], "organization": [{"text": "ጎበዝ", "start": 21, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ጎበዝ የተሰኘዉ ተቋም በተለይ የሴቶችን ጤንነት በሚመለከት የሴት ልጅ ግርዛት እንዲቆም የበኩሉን ጥረት እንደሚያደርግ ነዉ የተረዳነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ጎበዝ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "የኔዘርላንድ መንግስት ግን መረጃ ማዳረሱንና ለቤተሰቦችም ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ገፍቶበታል በነገራችን ላይ በዚህ አገልግሎት ከሚሳተፉ ሶስቱ የኔዘርላንድ ዜጎች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኔዘርላንድ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "የኔዘርላንድ", "start": 88, "end": 95}]}}, "schema": []} {"input": "የሚያስከትለዉ ስቃይም በወቅቱ ሲፈጸም ብቻ ሳይሆን ለአንዳንዶች የእድሜ ልክ መሆኑንም የደረሰባቸዉን በእማኝነት የሚጠቅሱ መረጃዎች ሞልተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ በተለያዩ እርከኖች በሚገኙ የመንግሥት መዋቅሮች ስቅየት ይፈጸም እንደነበር ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ አሕመድ", "start": 11, "end": 19}], "organization": [{"text": "በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት", "start": 20, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ምንም ይሁን ማን ሕገ መንግሥትን ማክበር አለበት የሚል እሳቤ መያዝ ያስፈልጋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኃላፊነትን የሚሰማን መንግሥት ስንሆን ደግሞ የዚህ ጉዳይ መዛነፍ ኃላፊነት መውሰድ ያለብን እኛ ነን ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሕገ መንግሥቱ የደኅንነት ተቋማት መከላከያውን ጨምሮ ከፓርቲ ገለልተኛ ሆነው ሕግ እና አገር የሚጠብቁ መሆን አለባቸው ብሎ ያስገድዳል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ የጠየቁት ጠቅላይ ምኒስትሩ እንደዛ ካላደራጀንው ኢ ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ ተቋም ፈጥረናል ማለት ነው ሲሉ ተደምጠዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሕገ መንግሥቱ በፍርድ ቤት የታሰረ ሰው ግረፉ ጭለማ ቤት አስቀምጡ ይላል እንዴ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይኼን ሕገመንግሥታዊ ያልሆነ ድርጊት በእያንዳንዱ ቀበሌ በእያንዳንዱ ወረዳ በእያንዳንዱ ዞን ሲፈጸም ቆይቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒስትሩ ነፍጥ አንግበው መንግሥታቸውን ለመጣል ኤርትራ የገቡ ተቃዋሚዎች እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 35, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒስትሩ በንግግራቸውም ሆነ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቀረቡላቸው ጥያቄዎች ኢትዮጵያ የገጠሟትን አንገብጋቢ ጉዳዮች አንስተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት", "start": 23, "end": 40}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 60, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "የአገራቸው ኤኮኖሚ የገጠመውን ፈተና የፖለቲካውን ውጥንቅጥ የፍትኅ ሥርዓቱን ችግሮች ስለ ሙስናና በተለያዩ አካባቢዎች ስለሚታዩ ግጭቶች ማብራሪያ አቅርበዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒስትሩ እንዳሉት በ ዓ ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት ብቻ ኢትዮጵያ ሚሊዮን ዶላር ለዕዳ ስትከፍል ቢሊዮን ዶላር ተበድራለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ ዓ ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት", "start": 17, "end": 38}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "አጠቃላይ የአገሪቱ የብድር መጠን ደግሞ ወደ ቢሊዮን ዶላር አሻቅቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሁለቱ ሐገራት ባለሥልጣናት ግን የሥምምነቱ ይዘት በተደጋጋሚ ጋዜጣዊ መግለጫ መብራራቱ እና በዓምደ መረብ መሰራጨቱን ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የአንጎላ ምርጫ ዘመቻ አንጎላ ከ ቀናት በኋላ አዲስ ምክር ቤት እና አዲስ ፕሬዚደንት ትመርጣለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ የአንጎላ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "አንጎላ", "start": 6, "end": 10}], "date": [{"text": "ከ ቀናት በኋላ", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም ስልጣን ላይ ሲመጡ አንጎላ ከፖርቱጋል ቅኝ አገዛዝ ተላቃ ነፃነቷን ካገኘች ገና አራት ዓመቷ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም", "start": 0, "end": 12}, {"text": "አራት ዓመቷ", "start": 63, "end": 70}], "location": [{"text": "አንጎላ ከፖርቱጋል", "start": 25, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በአንጎላ የርስበርሱ ጦርነት ከ ዓመታት በኋላ ምርጫው በ ዓም ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአንጎላ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ከ ዓመታት በኋላ", "start": 18, "end": 28}, {"text": "በ ዓም", "start": 34, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የያኔው ምርጫ በሀገሪቱ ከዚያን ጊዜ በኋላ እንደተካሄዱት ምርጫዎች ሁሉ ፕሬዚደንት ዶሽ ሳንቶሽን እና ፓርቲያቸው አሸናፊዎች ሆነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዶሽ ሳንቶሽን", "start": 52, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "የተቃዋሚ ወገኖች ምርጫቹን እኩል እድል ያላገኙባቸው እና የመንግሥት የማጭበርበር ተግባር የታየባቸው ነው በሚል በጥብቅ ይነቅፋሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ምርጫውን የታዘቡ ዓለም አቀፍ ቡድኖች የምርጫውን ውጤት ሲቀበሉ ነው የታዩት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዘንድሮው የአንጎላ ምርጫ በመዲናይቱ ሉዋንዳ ለሚገኙት የምክር ቤት መንበሮች ስድስት ፓርቲዎች በተፎካካሪነት ቀርበዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዘንድሮው", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "የአንጎላ", "start": 7, "end": 12}, {"text": "ሉዋንዳ", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በምርጫው ውጤት የአብላጫውን ድምፅ በሚያገኘው ፓርቲ የእጩዎች ስም ዝርዝር ላይ ስሙ በአንደኛነት የሚቀርበው እጩ የሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዘንድሮው ምርጫ አንድ በግልጽ የሚታወቅ ጉዳይ ቢኖር ፕሬዚደንት ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ የሀገሪቱ መሪ እንደማይሆኑ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዘንድሮው", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 41, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "በምርጫው እንደማይወዳደሩ ቀደም ሲል ካስታወቁ በኋላ ፓርቲው በመጨረሻ ባካሄደው ጉባዔው ዦዋዎ ሉሬንቾን ቀዳሚው እጩ አድርጎ ሰይሟል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዦዋዎ ሉሬንቾን", "start": 55, "end": 64}]}}, "schema": []} {"input": "ከምርጫው በኋላ ሉሬንቾ ቀጣዩ የአንጎላ ፕሬዚደንት መሆናቸው እንደማይቀር ማንም አልተጠራጠረም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሉሬንቾ", "start": 10, "end": 14}], "location": [{"text": "የአንጎላ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የተቃዋሚ ወገን በአሁኑ ጊዜም ቢሆን በቂ የማሸነፍ እድል የለውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እርግጥ በወቅቱ በሚታየው ከፍተኛ የህዝብ ብሶት የተነሳ የተቃዋሚ ወገን ከገዢው ፓርቲ የተወሰነ ድምፅ መንጠቁ አይቀርም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የተከፋፈሉ እና ጠንካራ መሪም የሌላቸው ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምን ለመስራት እንደሚፈልጉም መልዕክታቸውን ለህዝብ በሚገባ መልኩ ማስተላለፍ አልቻሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን እንደሚታየው በሀገሪቱ ያሉት ፓርቲዎች እኩል የመፎካከር እድል አላቸው ሊባል አይችልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እርግጥ ሁሉም ፓርቲዎች በመንግሥት ራድዮ እና ቴሌቪዥን ማስታወቂያዎቻቸውን ማስተላለፍ ይችላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ግን ብቸኛው ምሳሌ ነው ከዚህ በተረፈ ግን ፓርቲዎች በጠቅላላ በአንድ ዓይን ታይተው እኩል እድል ይሰጣቸዋል ብሎ ማሰቡ ስህተት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ይላሉ የፓርቲው የውጭ ጉዳይ ተጠሪ ንቱ ሁሌም ሲደረግ እንደቆየው ገዢው ፓርቲ ከሌሎቹ በተለየ ለራሱ ሰፊ እድል ሰጥቶዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቴካ ንቱ ካለፉት ዓመታት ወዲህ በጀርመን የኤሰን ከተማ ሲሆን የሚኖሩት ለምርጫው ዘመቻ እረፍት ወስደው ወደ አንጎላ ሄደዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴካ ንቱ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ካለፉት ዓመታት ወዲህ", "start": 6, "end": 19}], "location": [{"text": "በጀርመን የኤሰን ከተማ", "start": 20, "end": 34}, {"text": "አንጎላ", "start": 68, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት ምርጫዎች የተቃዋሚው ወገን በጠቅላላ ከ የምክር ቤት መንበሮች መካከል ዎቹን እንኳን አለማግኘቱ በጣም የሚያሳዝን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብዙ የፖለቲካ ታዛቢዎች እንደሚገምቱት በምርጫ ዘመቻ ወቅት ብዙም የማይታዩት የአንጎላ ፕሬዚደንት ዶሽ ሳንቶሽ በጠና ሳይታመሙ አልቀሩም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአንጎላ", "start": 48, "end": 53}], "person": [{"text": "ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 61, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "የፖርቱጋል ሳምንታዊ መጽሄት ኤስፕሬሶ ታማኝ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው እየተበላሸ የሄደው የፕሬዚደንቱ ጤንነት የአንጎላ አመራር አባላትን እጅግ አሳስቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፖርቱጋል", "start": 0, "end": 6}, {"text": "የአንጎላ", "start": 71, "end": 76}], "date": [{"text": "ሳምንታዊ", "start": 7, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ርዕሰ ብሔሩ ፕሬዚደንቱ አንድ ነገር ቢሆኑ ይህ ለ ኤምፒኤልኤ ድንገተኛ አይሆንበትም የዶሽ ሳንቶሽን ተተኪ በማዘጋጀት ዦአዎ ሉሬንሶን መርጧል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኤምፒኤልኤ", "start": 32, "end": 38}], "person": [{"text": "የዶሽ ሳንቶሽን", "start": 53, "end": 62}, {"text": "ዦአዎ ሉሬንሶን", "start": 74, "end": 83}]}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ፕሬዚደንቱ ድንገት በምርጫ ዘመቻ ወቅት እንኳን ቢሞቱ ፓርቲው ችግር አያጋጥመውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከፍተኛ የመንግሥት ቦታዎችን ለመያዝ የስልጣን ሽኩቻ ሊነሳ ይችላል ባይ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ኾዜ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ ዋና ዋና የሚባሉትን የመንግሥት ስልጣን ቦታዎችን ለርሳቸው ታማኝ ለሆኑ ሰዎች ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኾዜ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 7, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ ልጃቸው ኢዛቤል ዶሽ ሳንቶሽ የሀገሪቱን የነዳጅ ዘይት ተቋም ሶናንጎልን ወንድ ልጃቸው የመንግሥቱን የነዳጅ ዘይት መስሪያ ቤትን በኃላፊነት ይመራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢዛቤል ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 10, "end": 22}], "organization": [{"text": "ሶናንጎልን", "start": 43, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የፖሊስ የጦር ኃይሉ እና የስለላ ድርጅቱም በዶሽ ሳንቶሽ ታማኞች ነው የተያዘው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በዶሽ ሳንቶሽ", "start": 27, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ባለስልጣናት ዶሽ ሳንቶሽ ስልጣናቸውን በሚለቁበትም ጊዜ ይህንኑ ስልጣናቸውን እንደያዙ መቆየት ይችላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 13, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የአንጎላ ምክር ቤት በመጨረሻው ጉባዔው ወቅት ተሰናባቹ ፕሬዚደንት የሾሟቸው ባለስልጣናት እንዳይነኩ የሚያዝ አንድ ህግ በከፍተኛ ድምፅ አፅድቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአንጎላ ምክር ቤት", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ህጉን በምክር ቤት የሚወከሉት ሁለቱ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ዩኒታ እና ካዛ ሲኤ ቢቃወሙትም ከ የምክር ቤት መንበሮች ብቻ በመያዛቸው ሕጉ አልፏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዩኒታ", "start": 35, "end": 38}, {"text": "ካዛ ሲኤ", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የሕጉ ማለፍ በጣም አነጋጋሪ እንደነበር ዜጠኛ ኾዜ አዳልቤርቶ አስታውሷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኾዜ አዳልቤርቶ", "start": 29, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ ፕሬዚደንቱ ትተውልን የሚሄዱት ሕግ ብዙ ክርክር አስነስቶ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "እና ለጦር ኃይሉ ለፖሊሱ እና ለስለላው ተቋም የሚፈልጓቸውን ሰዎች መሾም ይፈልጋሉ ብዬ ነው የማስበው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአፍሪቃ ዋንጫ አስተናጋጅ ለሳምንታት የዘለቀ ደም አፋሳሽ አመፅ መካከለኛው አፍሪቃ የምትገኘው ሀገር ብሩንዲን አጨናንቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "መካከለኛው አፍሪቃ", "start": 41, "end": 52}, {"text": "ብሩንዲን", "start": 64, "end": 69}], "date": [{"text": "ለሳምንታት", "start": 17, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገሪቱ ጦር ከአማፂያን ጋር እየተታኮሰ በርካታ ሰዎች መሞታቸውም ተረጋግጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚህም በተጨማሪ ማንነታቸው ያልታወቁ እና የወታደር የደንብ ልብስ የለበሱ ሰዎች በርካታ የመንግሥት ፓርቲ አባሎችን መግደላቸው ተሰምቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሚመጣው ግንቦት እና ሰኔ ወር ብሩንዲ ውስጥ ምክር ቤታዊ እና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ይካሄዳል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሚመጣው ግንቦት", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ሰኔ ወር", "start": 14, "end": 19}], "location": [{"text": "ብሩንዲ", "start": 20, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የገዢው ፓርቲ መሪ ፒር ንኩሩንዚዛ ለሶስተኛ ዙር በፕሬዘደንትነት እቀርባለው ማለት ግጭቱን ይበልጥ አፋፍሞታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፒር ንኩሩንዚዛ", "start": 12, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የብሩንዲ ህገ መንግሥት ለአንድ መሪ የስልጣን ዘመን ቢበዛ የምርጫ ዙር ነው ያስቀመጠው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብሩንዲ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ጥቃቶች ሲፈፀሙ የሚታየው ልክ በገዢው ፓርቲ እና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ግጭት ሲነሳ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ ቦኒምፓ ተቃዋሚዎች ገዢው መንግሥት የምርጫ ምዝገባውን እያጭበረበረ ነው ብለው ያምናሉ ይላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቦኒምፓ", "start": 4, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቦኒምፓ ሲቪል ማሕበረሰቡም ቢሆን በምርጫው የምዝገባ አሠራር ደስተኛ እንዳልሆነ ነው የሚናገሩት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቦኒምፓ", "start": 15, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ሆን ተብሎ ተቃዋሚዎችን ለማስፈራራት እና ለማሸማቀቅ ሲባል ፍተሻ ይካሄድ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የመብት ተሟጋቹ ቦኒምፓ መንግሥትን የሚቃወም አስተያየት በመስጠታቸው ታስረው እንደነበር ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቦኒምፓ", "start": 10, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ጋዜጠኞችም ቢሆኑ ነፃነት እንደሌላቸው እና ለህይወታቸው እንደሚሰጉ ነው የሚናገሩት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተባለው የተቃዋሚዎች የሬዲዮ ጣቢያ ባልደረባ የሆነ አንድ ጋዜጠኛ ለዶይቸ ቬለ እንደተናገረው በቅርቡ ከተጣለበት ጥቃት ለጥቂት ነው የተረፈው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለዶይቸ ቬለ", "start": 42, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የመካከለኛው አፍሪቃ የግንኙነት መረብ ባልደረባ ጌዚነ አሜስ ለተቃዋሚዎች እና የመብት ተሟጋቾች የመፈናፈኛው እድል እጅግ ውስን ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የመካከለኛው አፍሪቃ", "start": 0, "end": 12}], "person": [{"text": "ጌዚነ አሜስ", "start": 30, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ማለት ሀሳብ የመስጠት እና የመሰብሰብ መብታቸው የቀነሰ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መንግሥት ደግሞ በሲቪል ማህበረሰብ እና የመብት ተሟጋቾች ላይ ጭቆናውን ቀጥሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዛ ላይ መንግሥት እና ተቃዋሚዎች አንድ ዓይነት ህግ የላቸውም ይላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህም ግልፅ የሚሆነው ለምሳሌ ተቃዋሚዎች ልክ ከምርጫዎቹ ሁለት ሳምንታት አስቀድመው ብቻ ነው የመሰብሰብ እና የምርጫ ዘመቻ የማካሄድ መብት ያላቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሁለት ሳምንታት አስቀድመው", "start": 36, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ይልቁንስ ተቃዋሚዎች የምርጫ ሂደቱን ሊያበላሹ ብሎም መንግሥትን ሊገለብጡ ነው የተነሳሱት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህም በዚህ ላይ የሚደረገው አፀፋ አመፅ ማስነሳቱን ለማየት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ ጌዚነ አሜስ ብሩንዳዊያኑ ከጊዜ ወደ ጊዜ መንግሥት ቃል የሚገባውን እንደማይወጣው ተገንዝበዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌዚነ አሜስ", "start": 4, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "አሜስ ህዝቡ ምርጫ አድክሞታል ይህ ግን የግድ በመንግሥት ምክንያት ብቻ አይደለም ይላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አሜስ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "እና የአለም አቀፉ ማህበረሰብ የሀገሪቱን ከመቶ ማስተዳደሪያ እንደሚሸፍን ለማስታወስ እወዳለሁ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጌዚነ አሜስ ደግሞ የአውሮፓ ሕብረት አንድ አይነት ርምጃ ያስፈልገዋል ባይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌዚነ አሜስ", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ሕብረት", "start": 12, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "የብሩንዲን ወቅታዊ ልማት ወጥ ለማድረግ የአውሮፓ ህብረት አንድ አይነት ውሳኔ ያስፈልጋል በግልፅ የፕረስ ሀሳብን በነፃ የመግለፅ እና የመሰብሰብን ነፃነት የሚጠይቅ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብሩንዲን", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ህብረት", "start": 25, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በተለይ የሀገሪቱ መንግሥት ዝግጅቱን ከጥሩ ገፅታው ብቻ ለማሳያ እየተጠቀመበት እንደሆነ የመብት ተሟጋቾች ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተረኛ የነበረችው ሞሮኮ ባለፈው ህዳር ወር ነበር በምዕራብ አፍሪቃ የተዛመተውን ገዳዩን የኤቦላ ቫይረስ ፍራቻ ውድድርን እንደማታዘጋጅ ያስታወቀችው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሞሮኮ", "start": 11, "end": 14}, {"text": "በምዕራብ አፍሪቃ", "start": 31, "end": 41}], "date": [{"text": "ባለፈው ህዳር ወር", "start": 15, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "በአለም አቀፍ ዘንድ ገፅታውን ለመቀየር ሲሞክር ይህ የመጀመሪያው ጊዜ አይደለም ይላሉ ከሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ቪክቶር ኖጉሪያ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አምንስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 74, "end": 88}], "person": [{"text": "ቪክቶር ኖጉሪያ", "start": 89, "end": 98}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ አምንስቲ ኢንተርናሽናል ያሉ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ለዓመታት የኤኳቶሪያል ጊኒን መንግሥት የሰብአዊ መብትን አያከብርም ሲሉ ተችተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አምንስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 4, "end": 18}], "date": [{"text": "ለዓመታት", "start": 40, "end": 45}], "location": [{"text": "የኤኳቶሪያል ጊኒን", "start": 46, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ልዩ ለግድያ የተዘጋጀ ቦታ አለ ከዚህም በተጨማሪ የፕረስም ሆነ ሀሳብን በነፃ የመግለፅ መብት የተጨቆነ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አምንስቲ ኢንተርናሽናል ባለፉት አመታት የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ክስ ሳይመሰረትባቸው በዘፍቃድ እየታሰሩ እና እየተገረፉ ነው ሲል ዘግቧል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አምንስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 0, "end": 14}], "date": [{"text": "ባለፉት አመታት", "start": 15, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "እንደዚሁ ድርጅት ዘገባ ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ቢያንስ አራት እስረኞች ተገድለዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር", "start": 15, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ኤኳቶሪያል ጊኒ ለሁለት ሳምንታት ያክል ብቻ ነው የሞት ብይኗን ያቋረጠችው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤኳቶሪያል ጊኒ", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "ለሁለት ሳምንታት", "start": 10, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም የፖርቹጋል ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራት ማህበረሰን ለመቀላቀል መስፈርቶችን ማሟላት ስለነበረባት እንደሆነ ይነገራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፖርቹጋል", "start": 4, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "የተፈጥሮ ሀብትን በተመለከተ ኤኳቶሪያል ጊኒ በዘይት እና በጋዝ ከአፍሪቃ ሀብታም ከሆኑት ሀገራት ተርታ ትመደባለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤኳቶሪያል ጊኒ", "start": 18, "end": 27}, {"text": "ከአፍሪቃ", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ከጥሬ ሀብት የውጭ ገበያ የሚገኘውን ገንዘብ ለራሳቸው በግል ባንካቸው እንደሚያስገቡ ይተቻሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሀገሪቱ የዘይት ሀብት ስላላት የህዝቡ የነፍስ ወከፍ ገቢ ከሌሎች የአፍሪቃ ሀገራት ጋር ሲነፃጸር በአማከይ ከፍተኛ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 41, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ይላሉ ከሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ኖጉሪያ እኢአ ከ ዓም ጀምሮ ፕሬዚዳንት ቴውድሮ ኦቢያንግ ንጉማ ሀገሪቱን ይመራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኖጉሪያ", "start": 19, "end": 23}, {"text": "ቴውድሮ ኦቢያንግ ንጉማ", "start": 44, "end": 58}], "date": [{"text": "እኢአ ከ ዓም ጀምሮ", "start": 24, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "የመብት ተሟጋቹ እንደሚሉት ፕሬዚዳንቱ ይህንን አጋጣሚ ለጥሩ ስም እየተጠቀሙበት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን በሌላ በኩል ስላለው የሀገሪቱም ገፅታ ትኩረት እንዲሰጥ ይጠቅማል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን ጋዜጠኞች በዚህ ጉዳይ ላይ ፍላጎቱ ካላቸው በሀገሪቱ ትኩረት ስላላገኘው ነገር ሊዘግቡ ይችላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በርግጥ የዘንድሮው የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር አዘጋጅ ሀገር ኤኳቶሪያል ጊኒ ከዚሁ ዝግጅት በምን እንደምትጠቀም በቀጣዩ ሳምንታት የሚታይ ይሆናል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዘንድሮው", "start": 5, "end": 11}, {"text": "በቀጣዩ ሳምንታት", "start": 75, "end": 85}], "location": [{"text": "የአፍሪካ", "start": 12, "end": 17}, {"text": "ኤኳቶሪያል ጊኒ", "start": 43, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ድዋሌ ያሉትን ከማለታቸዉ ከብዙ ዓመታት በፊት የሶማሌዎችን መገዳዳያ ትልቅ እስር ቤት ጥሩ ሐገር ለማድረግ ብዙ ተሞክሮ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ድዋሌ", "start": 0, "end": 3}], "date": [{"text": "ከብዙ ዓመታት", "start": 16, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የጨረሻዉ ጉባኤ ቃል ዛቻ ከቀድሞዋ የሶማሊያ ቅኝ ገዢና የበላይ ጠባቂ ርዕሠ ከተማ ተሰማ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ወታደር ሱዳን ዘመተዉ ለሱዳን ነፃነት የሚፋለሙ አማፂያንን ወግተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሱዳን", "start": 9, "end": 12}, {"text": "ለሱዳን", "start": 18, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ሚንስትር ሶማሊያ ሲገቡም ፓኪስታንም ሱዳኑም የሐገራቸዉን ጦር ሲወጉ ያዩቸዉ ሙስሊሞች ቅኝ ገዢ ጦራቸዉን ሲወጉ አዩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶማሊያ", "start": 10, "end": 14}, {"text": "ፓኪስታንም ሱዳኑም", "start": 20, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "የብሪታንያ የኋላ ተወዳጅ ጠቅላይ ሚንስትር ለየቅኝ ተገዢዎቹ ሐገራት መዉደም ተጠያቂዎቹ ቅኝ ገዢዎች ሳይሆኑ እስልምና ነዉ ብለዉ አረፉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብሪታንያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ይህንን እምነታቸዉን ዘ ሪቨር ዎር ባሉት መፅሐፋቸዉ በሰፊዉ አተተቱት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ሳምንት ሐሙስ ለንደን ላይ የመከረዉን ዓለም አቀፍ ጉባኤ የመሩት ጠቅላይ ሚንስትር ቴሬሳ ሜይ የቸርችል ፓርቲ መሪ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ሳምንት ሐሙስ", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "ለንደን", "start": 14, "end": 18}], "person": [{"text": "ቴሬሳ ሜይ", "start": 57, "end": 63}], "organization": [{"text": "የቸርችል ፓርቲ", "start": 64, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "ምናልባት ፖለቲካዊ ሥብዕናቸዉንም አድናቂ ሊሆኑ ይችላሉም ለጉባኤተኞች የነገሩት ግን የሶማሊያ ቀዉስ በጣም እንዳሳሰባቸዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 53, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕን ያክል የዓለም ማሕበረሰብ ተወካዮች እዚሕ አዳራሽ መገኘታቸዉም ሶማሊያን ማረጋጋት አስፈላጊ እንደሆነ ሥላመኑበት ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶማሊያን", "start": 43, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ተገቢዉን እርምጃ እንደምንወስድ ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን ለወደፊቱ የምንገነባዉም የረጅም ጊዜም ትንሳኤ ተስፋ እንደሚሆን ማረጋገጥ አለብን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሰኔ ጁቡቲ ላይ እንዲሕ እንዳሁኑ በሶማሊያ ጉዳይ ላይ የተነጋገረ ጉባኤ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሰኔ", "start": 0, "end": 2}], "location": [{"text": "ጁቡቲ", "start": 3, "end": 6}, {"text": "በሶማሊያ", "start": 21, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ዓላማዉ ለሶማሊያን ማዕከላዊ መንግሥ መመሥረት ሐገሪቱን ማረጋጋት ሕዝቧን መርዳት የሚል ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለሶማሊያን", "start": 5, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የፕሬዝደንት ዓሊ መሕዲ መሐመድ የመልዕክተኞች ቡድን ሞቃዲሾ በገባ ማግሥት ጁቡቲ ላይ የተባለ የታቀደ ቃል የተገባዉ ሁሉ በነበር ቀረ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዓሊ መሕዲ መሐመድ", "start": 8, "end": 19}], "location": [{"text": "ሞቃዲሾ", "start": 33, "end": 37}, {"text": "ጁቡቲ", "start": 47, "end": 50}], "date": [{"text": "በገባ ማግሥት", "start": 38, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ከጅቡቲዉ እስከ ሐሙሱ ጉባኤ ድረስ ከጅቡቲ ሁለት እስከ ናይሮቢ ከካይሮ እስከ ብራስልስ ከአዲስ አበባ እስከ ለንደን ጉባኤዎች ተደርገዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከጅቡቲዉ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከጅቡቲ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ናይሮቢ ከካይሮ", "start": 35, "end": 44}, {"text": "ብራስልስ ከአዲስ አበባ", "start": 49, "end": 63}, {"text": "ለንደን", "start": 68, "end": 72}], "date": [{"text": "እስከ ሐሙሱ", "start": 6, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ለንደን ዉስጥ ብቻ በ እና በ ሁለት ጉባኤዎች ተደርገዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለንደን", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "በ እና በ", "start": 12, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ዉጤቱ አንዲቷን ሐገር የሶማሊያ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ የሶማሊ ላንድ የፑንት ላንድ የጋልሙዱግ የአዛኒያ ወደሚባሉ ትናንሽ ሐገር ወይም መንግሥትነት መከፋፈል ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊያ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ የሶማሊ ላንድ የፑንት ላንድ የጋልሙዱግ የአዛኒያ", "start": 14, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ጀምሮ የተደረገዉ ጉባኤ ሥብሰባ የጦር ዘመቻ ርዳታ በጥፋት ዉጤት የተጣፋዉም ሶማሌዎች ሠላም ሥለማይፈልጉ አይደለም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ጀምሮ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ሶማሊ ላንድ ከቀድሞ ቅኝ ገዢዋ ዋና ከተማ ለንደን ዉስጥ ቆስላ ከፍታለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶማሊ ላንድ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "ለንደን", "start": 27, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "አንድ ሰሞን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የሶማሊላንድ ወደብን በግልፅ ይጠቀም ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 8, "end": 19}, {"text": "የሶማሊላንድ ወደብን", "start": 23, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የአረብ ሐገራት ከሶማሊላንድ ጋር ከጦር ሰፈር እስከ ንግድ የሚደርስ ግንኙነት አላቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአረብ ሐገራት ከሶማሊላንድ", "start": 0, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ዩናይትድ ስቴትስ አረቦችም ሆኑ ኢትዮጵያ ሶማሊ ላንድን እንደ መንግሥት አያዉቁትም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ኢትዮጵያ ሶማሊ ላንድን", "start": 20, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "አብረዋት ለሚሰሯት ሐገር የመንግስትነት እዉቀና ያልሰጡበት ምክንያት በርግጥ ያነጋግራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሶማሌን ሠላም ለማድረግ ከሶማሌዎች መሐል የመሐመድ አብዱላሒ መሐመድ መንግሥትን መርጦ ወዳጅን ማስታጠቅ አሸባብን ነጥሎ በሞቃዲሾ መንግሥት ማስመታት ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶማሌን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በሞቃዲሾ", "start": 75, "end": 80}], "person": [{"text": "የመሐመድ አብዱላሒ መሐመድ", "start": 26, "end": 42}], "organization": [{"text": "አሸባብን", "start": 65, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚሕ በፊት ከ ጀምሮ ተሞክሮ መክሸፉ እንደገና ተደግሞ እንደገና መጨናገፉ እንጂ ድቀቱ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ጀምሮ", "start": 8, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተረሽ እንደሚሉት ዘንድሮም ረሐብ እያንዣበበ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}], "person": [{"text": "አንቶኒዮ ጉተረሽ", "start": 26, "end": 36}], "date": [{"text": "ዘንድሮም", "start": 44, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ሺሕ የሚበልጡ ሕፃናት ደግሞ ለሕይወታቸዉ በሚያሰጋ ረሐብ እየተሰቃዩ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የበለፀገዉ ዓለም ዘግይቶም ቢሆን ረሐብተኛዉን ሕዝብ እንደሚረዳ በለንደኑ ጉባኤ ላይ ቃል ገብቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በለንደኑ", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ከሶማሌዎች መሐል ታማኝ ሶማሌዎች የተጋበዙበት ጉባኤ ያሳለፈዉ ዉሳኔ የጦርነት ረሐብ ዑደቱን ማስቀረት መቻሉ ግን ሲበዛ አጠራጣሪ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞዉ የሶማሊላንድ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር አብዱላሂ መሐመድ ዱዋሌ እኛ ጨቅላ ዴሞክራሲን እየተንከባከብን ነበር ይላሉ ዓለም ግን ጀርባችንን ይዠልጠናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊላንድ", "start": 6, "end": 13}], "person": [{"text": "አብዱላሂ መሐመድ ዱዋሌ", "start": 27, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እና የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኤማኑዌል ማክሮ አዲስ የጀርመን እና ፈረንሳይ ወዳጅነት ውል ተፈራረሙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የፈረንሳይ", "start": 30, "end": 36}, {"text": "የጀርመን", "start": 58, "end": 63}, {"text": "ፈረንሳይ", "start": 31, "end": 36}], "person": [{"text": "አንጌላ ሜርክል", "start": 17, "end": 26}, {"text": "ኤማኑዌል ማክሮ", "start": 44, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "ሜርክል እና ማክሮ አገሮቻቸውን በሚያዋስነው ኪሎ ሜትር ርዝመት ባለው ድንበራቸው የሚካሄደውን የጋራ ትብብር ማሳደግ ፍላጎት አላቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜርክል", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ማክሮ", "start": 8, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ በመሆኑም አንደኛ በአውሮጳ ህብረት ውስጥ ጀርመን እና ፈረንሳይ የያዙትን ኃላፊነት እንደአዲስ መመልከት አለብን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአውሮጳ ህብረት", "start": 14, "end": 24}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 29, "end": 33}, {"text": "ፈረንሳይ", "start": 37, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "ሶስተኛ በዓለም አቀፍ ደረጃ በጋራ ርምጃ መውሰድ በሚያስችለን የጋራ ሚና ላይ መግባባት ላይ መድረስ ይኖርብናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቤልጂየም ፖሊስ በጂሃዲስትነት የጠረጠራቸዉን ሁለት ከሶሪያ የተመለሱ መሆናቸዉ የተገለጸ ጥቃት አድራሾች ሲገድል አንዱን በቁጥጥር ሥር ማዋሉ ተነግሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የቤልጂየም ፖሊስ", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "ከሶሪያ", "start": 33, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ፖሊስ የሽብር እቅዱን ያከሸፈዉ ከብራስልስ መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ ከጀርመን ድንበር አቅራቢያ በምትገኘዉ የቨርቬርስ ከተማ ባካሄደዉ አሰሳ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከብራስልስ", "start": 20, "end": 26}, {"text": "ከጀርመን ድንበር አቅራቢያ", "start": 43, "end": 59}, {"text": "የቨርቬርስ ከተማ", "start": 67, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "የቤልጂየም ጠቅላይ ሚኒስትር ፖሊስ የወሰደዉ ርምጃ መንግሥታቸዉ ሽብርን ማስፋፋት የሚሹትን ለመዋጋት መቁረጧን ያሳያል ብለዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቤልጂየም", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ሳምንት ፓሪስ ላይ ከደረሰዉ የሽብር ጥቃት በኋላ ጀርመንን ጨምሮ አብዛኞቹ የአዉሮጳ ሃገራት ከፍተኛ ጥንቃቄና ቁጥጥራቸዉን አጠናክረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ሳምንት", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "ፓሪስ", "start": 10, "end": 13}, {"text": "ጀርመንን", "start": 36, "end": 41}, {"text": "የአዉሮጳ ሃገራት", "start": 52, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "በኬሚሴ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሒዷል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኬሚሴ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የወታደሮቹ ተልዕኮ በመንግሥቱ ጦር እና በዓማፅያን መካከል የሚካሄደው ውጊያ ዒላማ ያደረገው የአካባቢው ሲቭል ሕዝብ ጉዳት እንዳይደርስበት መከላከል እንደሆነ አንሚስ አመልክቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለአሳሳቢው ሁኔታም ከተቃዋሚ ቡድኖች መሪዎች እና ከመንግሥት ተወካዮች እንዲሁም በወዝግቡ አብዝተው ከተጎዱት ተፈናቃዮች ጋር ተወያይተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሎውኮክ በማዕከላይ ኢኳቶርያ ግዛት ያነጋገሯቸው የተቃዋሚው ኤስፒኤልኤ አይ ኦ ተጠባባቂ መሪ ፒተር ሊዦ ጆሴፍ ለሕዝብ መቆሙን አረጋግጠውላቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሎውኮክ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ፒተር ሊዦ ጆሴፍ", "start": 58, "end": 68}], "location": [{"text": "በማዕከላይ ኢኳቶርያ", "start": 5, "end": 17}], "organization": [{"text": "ኤስፒኤልኤ አይ ኦ", "start": 37, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ሕዝቡ የድርድሩ ማዕከል በሚሆንበትም ጊዜ በሀገሪቱ ሰላም እንደሚወርድ እርግጠኞች ነን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የነፍስ ግድያ እና ክብረ ንፅህና መድፈርን እንደ ጦር መሳሪያ የጠቀሙባቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ሁሉ ዓለም አቀፍ ሕጎችን የጣሱ ግዙፍ ወንጀሎች ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአሁኑ ጊዜ ሰባት ሚልዮን ሕዝብ የሰብዓዊ ርዳታ ያስፈልገዋል ሁኔታዎችም እየከፉ በመሄድ ላይ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ውዝግቡ የሚመለከታቸው ሁሉ ሰላም ለማውረድ እንዲጥሩ ዓለሙ መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣን ማርክ ሎዎኮክ ተማፅነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማርክ ሎዎኮክ", "start": 62, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "በሀገሪቱ የሚታየውን ሰብዓዊ ስቃይ ለመቀነስ የኃይሉን ተግባር ማብቃት የመጀመሪያው እና ብቸኛው ዋነኛ ጉዳይ ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ የሚያስፈልገን ወደ ርዳታ ፈላጊው ሕዝብ መድረስ የምንችልበት ፈጣን አስተማማኝ እና ገደብ ያላረፈበት መንገድ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአፍሪቃ ህብረት በየቀኑ ሲብሎችን የሚገድሉትን ወይም ሲብሎች ለሚገደሉበት ድርጊት ድርሻ የሚያበረክቱትን ለመቅጣት በሚወስደውን ርምጃ አንጻር መቆም ለማንም ቢሆን ትክክለኛ አይደለም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፍሪቃ ህብረት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "የአፍሪቃ ህብረት ከኢጋድእና ከሌሎች አጋሮች ጋር ባንድነት በመሆን ሰላም ለማውረድ የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፉትን ለመቅጣት ሳያመነታ እና ሳያሰልስ መስራቱን ይቀጥላል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፍሪቃ ህብረት ከኢጋድእና", "start": 0, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ድርድሩን በሸምጋይነት እየመራ ያለው ኢጋድ የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች የፈረሟቸውን የሰላም ስምምነቶች እንዲያከብሩ ጥረት ቢያደርግም እስካሁን አልተሳካለትም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኢጋድ", "start": 23, "end": 26}], "location": [{"text": "የደቡብ ሱዳን", "start": 27, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "እንዲሁም ሌላው ደግሞ የስልጣን ክፍፍሉ ተመጣጣኝነት ብሎም የካቢኔው አደላደል ሶስተኛው በሀገሪቱ የሚኖሩት ግዛቶች ቁጥር ይጠቀሳሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምን ያህል ግዛቶች ሊኖሩ ይገባል የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ አንዳንዶች ሲሉ መንግሥት ብሏል ይህ ጉዳይ መፍትሔ ሊገኝለት ይገባል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሌላው የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞችን እያወዛገበ የሚገኘው ጉዳይ የፀጥታውን ጥያቄ ይመለከታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የደቡብ ሱዳን", "start": 4, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገሪቱ መንግሥት ዓማፅያን ቡድኖች በብሔራዊው ጦር ውስጥ እንዲዋኃዱ ሲጠይቅ ተቃዋሚዎች የመንግሥቱ የኤስፒኤል ጦር ተበትኖ አዲስ ጦር እንዲቋቋም ነው የሚፈልጉት ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኤስፒኤል ጦር", "start": 63, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "በድርድሩ ላይ የተገኙት የደቡብ ሱዳን አንግሊካን ቤተ ክርስትያን ሊቀ ጳጳስ ጃስቲን ባዲአራማ ተቀናቃኞቹ ወገኖች ልዩነታቸውን በማስወገድ ውዝግቡን ባፋጣን እንዲያበቁ አሳስበዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የደቡብ ሱዳን", "start": 15, "end": 23}], "organization": [{"text": "አንግሊካን ቤተ ክርስትያን", "start": 24, "end": 40}], "person": [{"text": "ጃስቲን ባዲአራማ", "start": 48, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "እና ሕዝባቸውን የሚወዱ ከሆነ ሕዝቡ ከመጥፋቱ በፊት የሕዝቡን ፍላጎት በማድመጥ ሰላምን መቀበል አለባቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይዘት ሼክ አንታ ዲዮፕ በርካታ የአፍሪካ ሃገራት ነጻነታቸውን በመቀዳጃቸው ዋዜማ በአህጉሪቱ በሚገኙ አብዛኞቹ ምሁራን ዘንድ አንድ መጽሐፍ ተወዳጅ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንታ ዲዮፕ", "start": 7, "end": 14}], "location": [{"text": "የአፍሪካ", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "መጽሐፉ የኔግሮ ሃገራት እና ባህል በሚል ርዕስ በሴኔጋሊያዊው ሼክ አንታ ዲዮፕ የተከተበ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንታ ዲዮፕ", "start": 42, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "በርካታ መጽሐፍትን ላሳተሙት ፕሮፌሰር አንታ ዲዮፕ ይህ የመጀመሪያ መጽሐፋቸው ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንታ ዲዮፕ", "start": 24, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሮፌሰሩ ከዘረኝነት ጭፍን ጥላቻ የተላቀቀ አጠቃላይ የአፍሪቃ ታሪክን የመጻፍን መንገድ የከፈቱ ናቸው ይባልላቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 33, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "አዲስ አበባን ያስጨነቀው እስርና መግለጫ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባን", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የምርጫ ቅስቀሳ በደቡብ ክልል የምርጫ ምልክቶችን የያዘዉ የናሙና ፖስተር በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች አለመለጠፉንም መድረክ አክሎ ገልጿል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደቡብ ክልል", "start": 10, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የኤርትራ ኛ ዓመት የነፃነት ዕለት ኤርትራ ተቺዎች እንደሚሉት አሁን የአፍሪቃ ሰሜን ኮሪያ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ኤርትራ", "start": 1, "end": 5}, {"text": "የአፍሪቃ ሰሜን ኮሪያ", "start": 43, "end": 56}], "date": [{"text": "ኛ ዓመት የነፃነት ዕለት", "start": 6, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ድንበር የለሽ ዘጋቢዎች በቅርቡ ባወጣዉ የፕረስ ነፃነት ዝርዝር ከኤርትራ የባሰች ሐገር ብትኖር አንድ ናት ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ድንበር የለሽ ዘጋቢዎች", "start": 0, "end": 14}], "location": [{"text": "ከኤርትራ", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ የራስዋን መንግሥት በይፋ ከመሠረተች ዛሬ ዓመት ደፈነች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤርትራ ከኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 11}], "date": [{"text": "ዛሬ ዓመት", "start": 41, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞዎቹ አማፂያን የመሠረቱት መንግሥት ትንሺቱን ምሥራቅ አፍሪቃዊት ሐገር የመላዉ አፍሪቃ የልማት ዕድገት አብነት እንደሚያደርጓት ተስፋ ሰጥተዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ምሥራቅ አፍሪቃዊት ሐገር", "start": 32, "end": 47}, {"text": "አፍሪቃ", "start": 37, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ተስፋዉ ግን የዶቸ ቬለ ዳንኤል ፔልስ እንደዘገበዉ ብዙ አልቆየም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዶቸ ቬለ", "start": 8, "end": 14}], "person": [{"text": "ዳንኤል ፔልስ", "start": 15, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ኤርትራ ዛሬ ብዙ ተንታኞች እንደሚተቹት የአፍሪቃ ሰሜን ኮሪያ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የአፍሪቃ ሰሜን ኮሪያ", "start": 25, "end": 38}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 5, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ስዊድን የምትኖረዉ ኤርትራዊት ሜሮን እስጢፋኖስ ዛሬ ለዋለዉ የኤርትራ የነፃነት ቀን ደንታ የላትም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ስዊድን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የኤርትራ", "start": 38, "end": 43}], "person": [{"text": "ሜሮን እስጢፋኖስ", "start": 19, "end": 29}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 30, "end": 32}, {"text": "የነፃነት ቀን", "start": 44, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "በትግሪኛ የሐገር ነፃነት ማለት የሰዎች ነፃነት ማለትም ነዉ ትላለች የ ዓመቷ የመብት ተሟጋች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ዓመቷ", "start": 43, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሕም ምክንያት ቀጠለች ሜሮን ዳንኤል ፔልስ እንደጠቀሰዉ ብዙ ሰዎች ማንም ሰዉ ነፃ ሳይወጣ የነፃነት ቀን የምናከብረዉ ለምድነዉ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜሮን ዳንኤል ፔልስ", "start": 16, "end": 28}], "date": [{"text": "የነፃነት ቀን", "start": 59, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬ ሃያ አምስት ዓመት የዛሬን ቀን የኤርትራ ነፃነት ሲታወጅ ርዕሠ ከተማ አስመራ በደስታ ፌስታ ፈንጠዝያ ተደበላልቃ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ ሃያ አምስት ዓመት የዛሬን ቀን", "start": 0, "end": 23}], "location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 24, "end": 29}, {"text": "አስመራ", "start": 48, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በደስታ ባሕር ይዋኝ ለነበረዉ ሕዝባቸዉ ባደረጉት ንግግር ዛሬ የኤርትራ ዳግማዊ ልደት ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢሳያስ አፈወርቂ", "start": 7, "end": 17}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 54, "end": 56}], "location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 57, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "አዲሲቱ ሐገር የመላዉ አፍሪቃ የልማት ዕድገት ተስፋ እንደምትሆንም የፕሬዝደንት ኢሳያስ መንግሥት ቃል ገብቶ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 14, "end": 18}], "person": [{"text": "ኢሳያስ", "start": 50, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ብሪታንያዊቱ የኤርትራ ጉዳይ አጥኚና ደራሲ ሚሼኤላ ሮንግ እንሚሉት ደግሞ በ አስመራን የጎበኙበት ወቅት ልዩ ጊዜ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 8, "end": 13}, {"text": "አስመራን", "start": 48, "end": 53}], "person": [{"text": "ሚሼኤላ ሮንግ", "start": 27, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ኤርትራ ከሙስና የፀዳች መንግሥቷ ለሁሉም ክፍት የፈለገዉ ሰዉ በፈለገ ጊዜ ሚንስትሩን ማናገር የሚችልባት ሐገር ነበረች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በ ዎቹ ተሰደዉ የነበሩ ኤርትራዉያን በብዛት ወደ ሐገራቸዉ እየተመለሱ መዋዕለ ንዋያቸዉን ሥራ ላይ እያዋሉ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ ዎቹ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያዋስነዉ ድንበር በቅጡ ባለመካለሉ በ ሌላ ጦርነት ፈነዳ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያን ከኤርትራ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ኢሳያስ የቀድሞ ሚንስትሮች እና ታጋዮችን ሳይቀር የሚተቿቸዉን ሁሉ ባንድ ጊዜ እስር ቤት ወረወሯቸዉ ደራሲ ሮንጎ እንዳሉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢሳያስ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሮንጎ", "start": 67, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "ዲፕሎማቶች ሳይቀሩ ከአስመራ ዉጪ መንቀሳቀስ የሚችሉት መንግሥትን አስፈቅደዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአስመራ", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የኤርትራ ጉዳይ ልዩ አጥኚ ሺይላ ኬታሩት የሰብአዊ መብት ጥሰቱ አሳሳቢ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን", "start": 0, "end": 28}], "location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 29, "end": 34}], "person": [{"text": "ሺይላ ኬታሩት", "start": 46, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የዛሬ ሁለት ዓመት የኤርትራ መንግሥትን ሰዎችን በባርነት በማሰቃየት በመድፈር እና ማንገላታት ተጠያቂ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን", "start": 0, "end": 33}], "date": [{"text": "የዛሬ ሁለት ዓመት", "start": 34, "end": 45}], "location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 46, "end": 51}]}}, "schema": []} {"input": "ሰብአዊ መብት ከሚጣስባቸዉ እና ወጣቶችን ለስደት ከሚዳርጉ ምክንያቶች አንዱ ብሔራዊ አገልግሎት ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በትወራ ደረጃ ዓመት የሞላዉ ኤርትራዊ ለተወሰነ ጊዜ ወታደራዊ እና ሌሎች አገልግሎቶች የሚሰጥበት ግዳጅ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመት", "start": 9, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ብዙዎች ግን ለመንግሥት ገደብ የለሽ አገልግሎት የሚሰጥበት ነዉ ባዮች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኤርትራ ዉስጥ ምርጫ ላለመደረጉም ከኢትዮጵያ ጋር ያለዉ ግጭት መፍትሔ አለማግኘቱን ተጠያቂ ያደርጋሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ከኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የኤርትራ ስደተኞች ቁጥር እየተበራከተ ከመጣ ወዲሕ ጀርመንን ጨምሮ ጥቂት ምዕራባዉያን መንግሥታት ከአስመራ ጋር ያላቸዉን ግንኙነት ለማሻሻል አንዳድ እንቅስቃሴዎችን ጀምረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ጀርመንን", "start": 32, "end": 37}, {"text": "ከአስመራ", "start": 61, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "በ የቀድሞዉ የጀርመን የልማት ሚንስትር ጌርድ ሙለር አስመራን ሲገበኙ ባመቱ አንድ የኤርትራ ከፍተኛ የባለሥልጣናት ቡድን በርሊንን ጎብኝቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 8, "end": 13}, {"text": "አስመራን", "start": 33, "end": 38}, {"text": "የኤርትራ", "start": 52, "end": 57}, {"text": "በርሊንን", "start": 76, "end": 81}], "person": [{"text": "ጌርድ ሙለር", "start": 25, "end": 32}], "date": [{"text": "ባመቱ", "start": 44, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ይላሉ አንዳድ መንግሥታት እና ዓለም አቀፍ ተዋኞች ከኤርትራ መንግሥት ጋር ለመገናኘት ጥሪት እያፈሰሱ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከኤርትራ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ከኤርትራ ጋር ያላቸዉን ግንኙነት ወደነበረበት ለመመለስ ባለፉት ሰወስት ዓመታት እየጣሩ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከኤርትራ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ባለፉት ሰወስት ዓመታት", "start": 35, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚሕ ቀደም ያነሳሁት መሠረታዊዉ የሰብአዊ መብት ይዞታ በተጨባጭ ምን መሻሻል ተገኝቷል", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከቅርብ ዓመታት ወዲሕ ሥለ ፕሬዝደንት ኢሳያስ ጤና ማጣት የሚናፈሰዉ አሉባልታ እየተደጋገመ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢሳያስ", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ሰዉዬዉ አንድ ቀን አንድ ነገር ቢሆኑ ምናልባት ለዉጥ ሊመጣ ይቻላል ባዮች አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ደራሲ ሮንግ ግን ሥልጣኑ ከብዙዎቹ የኢሳያስ ጄኔራሎች ካንዱ እጅ አያመልጥም ባይ ናቸዉ ደራሲዋ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮንግ", "start": 4, "end": 7}, {"text": "የኢሳያስ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ብሔራዊ ሸንጎዉ እና የፍትሕ ሥርዓቱን የመሳሰሉ ተቋማት ትክክለኛ ሥልጣን የላቸዉም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ብሔራዊ ሸንጎዉ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "የፍትሕ ሥርዓቱን", "start": 13, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ሥለዚሕ ኢሳያስ አፈወርቂ ጡረታ ቢወጡ ወይም ቢሞቱ ብዙ ጄኔራሎች አሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢሳያስ አፈወርቂ", "start": 5, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ከነሱ በታች ደግሞ የወጣቱን ስሜት የሚጋሩ ወጣት የጦር መኮንኖች አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ለመመስረት የሚደረግ እንቅስቃሴ ይኖራል ብዩ ግን አላምንም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ ሚመስለኝ አንዱ ጄኔራል ሥልጣኑን ከኢሳያስ የመዉረስ እድሉ ሰፊ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ከኢሳያስ", "start": 25, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "የመብት ተሟጋች ሜሮን እስጢፋኖስ በበኩሏ ኤርትራዉያን ለሐገር ነፃነት ታግለናል ትላለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜሮን እስጢፋኖስ", "start": 10, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ በእነኝህ ዓመታት አልፎ አልፎ በታጠቁ ቡድኖች ሲያጋጥማቸው ከነበረው የከብት ዘረፋ በስተቀር የግብርና ሥራቸውን በሰላም ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ያስታውሳሉ ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በእነኝህ ዓመታት", "start": 8, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ባልተለመደ መልኩ በታጠቁ ቡድኖች የሚፈጸሙ የግድያና የዘረፋ ተግባራት እየተባባሱ በመምጣቸው አካባቢውን ጥለው መውጣታቸውን ገልጸዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ", "start": 4, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን የሚታየውን መፈናቀል ለማስቆምና በቀጣይ መደረግ ያለበትን ሁኔታ ለመገምገም ከተለያዩ አካላት የተውጣጣ ቡድንም ወደ አካባቢው መንቀሳቀሱን አመልክተዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በደቡብ ክልል የሰፈራ ፕሮግራም በተካሄደባቸው የቤንች ማጂና የከፋ ዞኖች በሠፋሪ አርሶአደሮች ላይ የመፈናቀል አደጋ ሲያጋጥም የአሁኑ መጀመሪያው አይደለም ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደቡብ ክልል", "start": 0, "end": 8}, {"text": "የቤንች ማጂና የከፋ ዞኖች", "start": 29, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈው ዓመት በነበረው ዝቅተኛ ዝናብ የተነሳ ከዞኑ ነዋሪዎች ገሚሱ አስቸኳይ ርዳታ የሚያሻው ነው ተብሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የችግሩን መነሻ ባለፈው ዓመት በአካባቢው በቂ ዝናብ በለመኖሩ ድርቅ በመከሰቱ እንደሆነ አቶ መልካሙ አብራርተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 10, "end": 18}], "person": [{"text": "መልካሙ", "start": 58, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "አንድ የዝቋላ ወረዳ አርሶአደር በበኩላቸው ችግሩ አሳሳቢና አፋጣኝ መፍትሔ የሚሻ ነው ነው ያሉት ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዝቋላ ወረዳ", "start": 4, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "የምግብ እርዳታው በፍጥነት ወደ አካባቢው ካልደረሰ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እንደሚፈጠር አቶ መልክሙ ስጋታቸውን አስቀምተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መልክሙ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "የዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር ዝናብ አጠር ከሆኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች አንዱ መሆኑ ይታወቃል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን", "start": 0, "end": 15}, {"text": "የአማራ ክልል", "start": 35, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ጠ ሚ ዐቢይ አህመድ የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የዘንድሮውን የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 38, "end": 44}], "person": [{"text": "ዐቢይ አህመድ", "start": 10, "end": 18}, {"text": "ዐቢይ አህመድ", "start": 56, "end": 64}], "date": [{"text": "የዘንድሮውን", "start": 65, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ጠ ሚ ዐቢይ ለዚህ የበቁት በዋናነት ሃያ ዓመታት በዘለቀው የኢትዮጵያና ኤርትራ የድንበር ውዝግብ ሰላም እንዲወርድ ላበረከቱት አስተዋጽኦ መኾኑ ተገልጿል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ", "start": 4, "end": 7}], "date": [{"text": "ሃያ ዓመታት", "start": 23, "end": 30}], "location": [{"text": "ኤርትራ", "start": 45, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የዘንድሮውን የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ዐቢይ አህመድ", "start": 18, "end": 26}], "date": [{"text": "የዘንድሮውን", "start": 27, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በሱዳን ወታደራዊ ኃይሉን ከተቃዋሚዎች ጋር ማስማማታቸውም ሽልማቱን እንዲያሸንፉ ረድቷቸዋል ነው የተባለው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሱዳን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "አብይ አህመድ ኛው የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ሲሆኑ የአሜሪካን ዶላርም ይበረከትላቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ አህመድ", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "የአሜሪካን", "start": 35, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ ጀርመን በዘር ማጥፋት ተከሰሰች ሁለት የናሚቢያ ጎሳዎች የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽማለች የሚሏት ጀርመን ላይ በኒው ዮርክ ክስ መስርተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ ጀርመን", "start": 0, "end": 9}, {"text": "የናሚቢያ", "start": 29, "end": 34}, {"text": "ጀርመን", "start": 5, "end": 9}, {"text": "በኒው ዮርክ", "start": 73, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "ጀርመን በዘር ማጥፋት ተከሰሰች የታሪክ ታዛቢዎች የ ኛው ክ ዘ የመጀመሪያው የዘር ማጥፋት ወንጀል ይሉታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ወደ የሔሬሮ እና ናማ ጎሳ አባላት በዛሬዋ ናሚቢያ ከጎርጎሮሳዊው እስከ ዓ ም ባሉት ዓመታት በጀርመን ቅኝ ገዢዎች እጅ ማለቃቸው ይታመናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሔሬሮ", "start": 3, "end": 7}, {"text": "ናማ", "start": 11, "end": 13}, {"text": "ናሚቢያ", "start": 27, "end": 31}, {"text": "በጀርመን", "start": 58, "end": 63}], "date": [{"text": "በዛሬዋ", "start": 22, "end": 26}, {"text": "ከጎርጎሮሳዊው እስከ ዓ ም ባሉት ዓመታት", "start": 32, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "በጊዜው የዛሬዋ ናሚቢያ የጀርመን ደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ተብላ የምትጠራ ቅኝ ግዛት ነበረች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬዋ", "start": 5, "end": 9}], "location": [{"text": "ናሚቢያ የጀርመን ደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ", "start": 10, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በ ዓ ም በቅኝ ገዚዎቻቸው ላይ ለተቃውሞ የወጡት የሔሬሮ እና የናማ ጎሳዎች በጀርመን ወታደሮች ወደ በረሐ ተባረሩ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ ዓ ም", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "የሔሬሮ", "start": 31, "end": 35}, {"text": "በጀርመን", "start": 48, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "በቅኝ ገዢዎቹ እርምጃ በመቶ የሔሬሮ ጎሳ አባላት እንዲሁም ከናማ ጎሳ ግማሽ ያክሉ አለቁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሔሬሮ", "start": 18, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ይኸ ሁሉ ግን ለበርካታ አመታት ለአውሮጳም ሆነ ለአፍሪቃ ተዘንግቶ የቆየ የሰቆቃ ታሪክ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለበርካታ አመታት", "start": 9, "end": 19}], "location": [{"text": "ለአውሮጳም", "start": 20, "end": 26}, {"text": "ለአፍሪቃ", "start": 30, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ወንጀሉ የተፈፀመባቸዉ የሁለቱ የናሚቢያ ጎሳዎች ተወካዮች ካሳ ሊከፈለን ይገባል በማለት ሲሟገቱ አመታት አስቆጥረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የናሚቢያ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ክስ የመሰረቱት የፖለቲካዉ ሙግት ዉጤት አላመጣ ስላለ ይመስላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የድርድሩን ሒደት አጥብቀው ከሚተቹት መካከል አንዷ የሆኑት የሔሬሮ ጎሳ ተወካይ ኤስተር ሙይንጃንጉዌ ለእኛ ሒደቱ በሕፀጽ የተሞላ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሔሬሮ", "start": 37, "end": 41}], "person": [{"text": "ኤስተር ሙይንጃንጉዌ", "start": 50, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "በጉዳዩ ላይ የሚደራደሩት ወገኖች ሁለቱ ልዩ ልዑኮች እንዲሆኑ የወሰነው ማን ነው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከጎርጎሮሳዊው ዓ ም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ጀርመን ዘር ማጥፋት ተብሎ መጠራቱን ባትክድም ካሳ ለመክፈል ግን ስታንገራግር ቆይታለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከጎርጎሮሳዊው ዓ ም", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 26, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ፍርድ ቤቱ ለበርካታ ዓመታት ሲንከባለል የቆየውን ጉዳይ ለመዳኘት ሥልጣኑ እንዳለው ገና አልታወቀም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለበርካታ ዓመታት", "start": 7, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ማንኛውም ፍርድ ቤት የቀረበለትን ክስ የመዳኘት ሥልጣን እንዳለው ይመረምራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መመርመር ብቻም ሳይሆን ጉዳዩ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ሕጋዊ መሰረት መኖሩንም ያጤናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንድ የጀርመን ፖለቲከኞች በበኩላቸው አገራቸው ጉዳዩን የያዘችበት መንገድ ተገቢ አይደለም ሲሉ ይተቻሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 4, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ይፋዊ በሆነ መልኩ ዘር ማጥፋት ነው ብሎ መቀበሉ በርግጥም አንዳች እርምጃ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ግን ሁልጊዜም ከሔሬሮ እና ከናማዎች ጋር የቀጥታ ድርድር ማድረግ እንደሚገባቸው ሲናገሩ አይደመጥም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ ሥልጠናው ይፋ በተደረገበት መርሐ ግብር እንደተገለጸው በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ስልጠናዎች በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ይሰጣሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 0, "end": 2}, {"text": "በሚቀጥሉት ስድስት ወራት", "start": 37, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እና ጆን ሖፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ በምርጫ ላይ ያተኮረ ሥልጠና መስጠት ጀመሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "የአሜሪካ ኤምባሲ", "start": 14, "end": 24}, {"text": "ጆን ሖፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ", "start": 28, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአገሪቱ ፖለቲከኞች ዘንድ ዛሬም ድረስ የክርክር መነሾ የሆነው አገራዊ ምርጫ ነሐሴ ቀን ዓ ም እንዲካሔድ ወስኗል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ", "start": 0, "end": 19}], "date": [{"text": "ዛሬም", "start": 37, "end": 40}, {"text": "ነሐሴ ቀን ዓ ም", "start": 69, "end": 79}]}}, "schema": []} {"input": "ቦርዱ ይፋ ባደረገው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ከሚያዝያ እስከ ግንቦት ቀን ዓ ም ድረስ የመራጮች ምዝገባ ይከናወናል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሚያዝያ እስከ ግንቦት ቀን ዓ ም", "start": 26, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ከግንቦት እስከ ግንቦት ባሉት ቀናት ደግሞ የእጩዎች ምዝገባ ይካሔዳል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከግንቦት እስከ ግንቦት", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ነሐሴ ቀን የሚካሔደው ምርጫ ውጤት ከነሐሴ እስከ ጳጉሜ ባሉት ቀናት ይፋ ይደረጋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ነሐሴ ቀን", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ከነሐሴ እስከ ጳጉሜ", "start": 22, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የዶይቼ ቬለው ጌታቸው ተድላ ሥልጠናው ምን ይፈይዳል ሲል መርሐ ግብሩ ይፋ ሲደረግ የተገኙ አንድ ተሳታፊ ጠይቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዶይቼ ቬለው", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ጌታቸው ተድላ", "start": 9, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "አባቶቻችን ጥለዉልን ያለፉትን የታሪክ አሻራ እኛ ልጆቻቸዉ ታሪኩን በሞያችን እናስተላፍ ብለን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሟቾች ቁጥር በኢጣልያ ከ ሺህ በላይ በስፓኝ አስር ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አምስት በአሜሪካን ሺህ በፈረንሳይ ደግሞ ሺህ ደርሶአል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢጣልያ", "start": 9, "end": 14}, {"text": "በስፓኝ", "start": 24, "end": 28}, {"text": "በአሜሪካን", "start": 52, "end": 58}, {"text": "በፈረንሳይ", "start": 62, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለማችን በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር ዛሬ እኩለ ቀን ላይ በወጣ ዘገባ መሠረት አንድ ሚሊዮን ሺህ ሶስት መቶ ሰማንያ ስድስት ደርሷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ እኩለ ቀን", "start": 25, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "አንድ አራተኛው በአሜሪካን ሌሎቹ ደግሞ በተቀረው ዓለም ነው ያሉት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአሜሪካን", "start": 10, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "በኮሮና ምክንያት ከዓለም ህዝብ ግማሹ ማለትም ከ ቢሊዮን በላይ የሚሆነው በ ሃገራት ከቤቱ እንዲሰራ ተገዷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሜርክል ሐኪማቸው ተህዋሲው እንዳለባቸው ከታወቀ በኋላ ሦስት ጊዜ ምርመራ ተደርጎላቸው በሦስቱም ምርመራ ከተህዋሲው ነጻ መሆናቸው ተረጋግጧል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜርክል", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ስደተኞቹና ለስደተኞቹ መብት እንከራከራለን የሚሉ ወገኖች እንደሚሉት ለስደተኞቹ ይሰጥ የነበረዉ የምግብ ርዳታዉ ከተቋረጠ ሁለት ወር አለፈዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሁለት ወር", "start": 76, "end": 82}]}}, "schema": []} {"input": "ረዥም ጊዜ የፈጀው የሁለቱ ሲኖዶሶች ዕርቀ ሰላም ውይይት በመጨረሻ ለፍፃሜ በቃ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከእንግዲህ አንድ ሲኖድስ ብቻ እንዳላትም ተገለጸ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን", "start": 0, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በእርቀ ሰላሙ መግለጫ ላይ የተገኙት ዶ ር ዐብይ አህመድ ዛሬ በኢትዮጵያውያን ላይ ተገንብቶ የቆየው የጥላቻ ግንብ ተናደ ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐብይ አህመድ", "start": 27, "end": 35}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 36, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የውጭ ጉዳይ ሚንሥቴር መሥሪያ ቤት በቃል አቀባዩ ነቢያት ጌታቸው አሰግድ አማካኝነት ዛሬ በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የውጭ ጉዳይ ሚንሥቴር መሥሪያ ቤት", "start": 0, "end": 21}], "person": [{"text": "ነቢያት ጌታቸው አሰግድ", "start": 31, "end": 45}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 53, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "አውሮጳ ጀርመን የአውሮጳ ህብረት እና የስደተኞች ጉዳይ የእሁዱ ጉባኤ ለጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እጅግ አስፈላጊ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮጳ ጀርመን", "start": 0, "end": 9}, {"text": "ለጀርመን", "start": 44, "end": 49}], "organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 10, "end": 20}], "date": [{"text": "የእሁዱ", "start": 35, "end": 39}], "person": [{"text": "አንጌላ ሜርክል", "start": 61, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የአውሮጳ ህብረት የስደተኞች መርህ የአውሮጳ ህብረት በስደተኞች ጉዳይ ላይ በአባል ሀገራት መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ለማጥበብ እየጣረ ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 0, "end": 10}, {"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 22, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ሳምንት ሐሙስ ብራሰልስ ቤልጅየም የሚካሄደው የአባል ሀገራት መሪዎች ጉባኤ ከሚነጋገርባቸው ጉዳዮች አንዱ እና ዋነኛው ይኽው የስደተኞች ጉዳይ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ሳምንት ሐሙስ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ብራሰልስ ቤልጅየም", "start": 13, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚህ ጉባኤ አስቀድሞ አባል ሀገራት ባለፈው እሁድ አስቸኳይ ስብሰባ አካሂደዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው እሁድ", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "የኮታ ስርዓቱን የተቃወሙት በተለይ ሀንጋሪ ፖላንድ ቼክ ሪፐብሊክ ስሎቫክያን የመሳሰሉ ሀገራት እስካሁንም በዚሁ አቋማቸው እንደጸኑ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀንጋሪ ፖላንድ ቼክ ሪፐብሊክ ስሎቫክያን", "start": 22, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ደግሞ ኢጣልያ እና ማልታን የመሳሰሉ ሀገራት በፈንታቸው የጀልባ ስደተኞች አናስገባም ማለት ጀምረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢጣልያ", "start": 8, "end": 12}, {"text": "ማልታን", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የአውሮጳ ህብረት በወቅቱ ሁለቱም ሀገራት የሰዎችን ህይወት ለመታደግ ቅድሚያ እንዲሰጡ ቢጠይቅም ጥሪው ሰሚ አላገኘም ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ ግን በስተመጨረሻ ስፓኝ ስደተኞቹን ለማስገባት ፈቃደኛ በመሆንዋ ተፈቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ስፓኝ", "start": 15, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ እና ሌሎችንም የህብረቱን አባል ሀገራት የማያስማሟቸው ጉዳዮች በመካከላቸው ያለውን ልዩነት እያሰፋ ሄዷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ መነሻ ሆኖም የፊታችን ሐሙስ እና አርብ ከሚካሄደው የአባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ አስቀድሞ ባለፈው እሁድ አነስተኛ ጉባኤ ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የፊታችን ሐሙስ እና አርብ", "start": 11, "end": 27}, {"text": "ባለፈው እሁድ", "start": 61, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ሁላችንም ህገ ወጥ ስደትን ለመቀነስ ድንበሮቻችንን ለመጠበቅ እንደምንፈልግ ተስማምተናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንዳንዱ የመጀመሪያው የስደት ጉዳይ ተጋላጭ ሌሎች ደግሞ በሁለተኛ ደረጃ የችግሩ ተጋሪ መሆን የለባቸውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በማይቻልበት ጊዜ ደግሞ ፈቃደኛ የሆኑትን በአንድ ላይ አሰባስበን የጋራ የድጋፍ ማዕቀፍ እንፈልጋለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የእሁዱ ጉባኤ ለጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እጅግ አስፈላጊ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የእሁዱ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "ለጀርመን", "start": 9, "end": 14}], "person": [{"text": "አንጌላ ሜርክል", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ሜርክል ችግሩ በአጠቃላይ በአውሮጳ አቀፍ ደረጃ መፈታት አለበት የሚል አቋም ነው ያላቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜርክል", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "በአውሮጳ", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ሜርክል አውሮጳ አቀፍ የስደተኞች ፖሊሲ ሲነደፍ ነው የጀርመንም ችግር የሚወገደው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜርክል", "start": 4, "end": 8}], "location": [{"text": "አውሮጳ", "start": 9, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "እናም አባል ሀገራት በሙሉ የሚስማሙበትን የጋራ የስደተኞች መርህ ማምጣት እንዳልተቻለ በእሁዱ ጉባኤ ላይ መግባባት ላይ ተደርሷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከእሁዱ ጉባኤ አስቀድሞ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ሜርክልና የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮም በርሊን ውስጥ በጉዳዩ ላይ መክረው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 15, "end": 24}], "person": [{"text": "ሜርክልና", "start": 34, "end": 39}, {"text": "ኢማኑኤል ማክሮም", "start": 54, "end": 64}], "location": [{"text": "የፈረንሳዩ", "start": 40, "end": 46}, {"text": "በርሊን", "start": 65, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ማክሮ ሥልጣን እንደያዙ ያቀረቡትን የጋራ የስደተኞች ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ በዚሁ ወቅት አንስተው ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማክሮ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ሃይማኖት እንደምትለው የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መንግሥታት ከሀገር ውስጥ የሚደርሱባቸው የተለያዩ ተጽእኖዎች አቋማቸውን እንዲቀያይሩ ምክንያት እየሆኑም ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሃይማኖት", "start": 0, "end": 5}], "organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 14, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የአውሮጳ ህብረትን ለሁለት የከፈለ የሚመስለው የህብረቱ የስደተኞች መርህ በወደፊቱ ጉዞው ላይ ተጽእኖ እያሳደረ መሆኑ በግልጽ እየታየ ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረትን", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ በገበያው እምነት የህብረቱን አንድነት ያፈርሳል የሚል ስጋት የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቁጥራቸው እና ዜግነታቸው በውል ያልታወቁት ቀሪ ስደተኞችም አስክሬን እንዲሁ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የ ያህሉ መሰብሰቡ ተዘግቦ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 48, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "የሞሮኮ ባህር ኃይልም እንዲሁ ወደ ስፔን በጀልባ በጉዞ ላይ የነበሩ ስደተኞችን መታደጉን ገልጿል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሞሮኮ ባህር ኃይልም", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "ስፔን", "start": 22, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከሆነ ባለፉት ሰባት ወራት የሚጠጉ ስደተኞችን በሜዲትራንያን ባህር በኩል አድርገው ወደ አውሮፓ ገብተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት", "start": 4, "end": 22}], "date": [{"text": "ባለፉት ሰባት ወራት", "start": 27, "end": 39}], "location": [{"text": "በሜዲትራንያን ባህር", "start": 52, "end": 64}, {"text": "አውሮፓ", "start": 78, "end": 82}]}}, "schema": []} {"input": "ምናልባትም ስደተኞቹ ሌሎች የገጠማቸውን እጣ ፈንታ አገናዝበው ከጉዞ ተቆጥበው ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ በእንዲህ እንዳለ በአሁኗ ሰዓት በአሁኗ ደቂቃ እጃቸው በህገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች ስር ያሉ ስደተኞች አሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአሁኗ ሰዓት በአሁኗ ደቂቃ", "start": 14, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ታጋቾቹ እንደሚሉት ናስማህ በተባለው ቦታ ከአመት በላይ የታገቱ ሰዎች አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ናስማህ", "start": 12, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "ቢሳካላቸው ሁሉም ወደ አውሮፓ በባህር ለመሰደድ ነበር አላማቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮፓ", "start": 14, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "በአንድ ሊቢያዊ ታግተናል ከሚሉት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያዊት ያለችበትን ሁኔታ እንዲህ ገልጻልናለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚህም ሌላ በዚህ ዓመት ብቻ ከ በላይ ሰዎችን ወደ አውሮፓ እና ሌሎች ደህንነት የሚያገኙበት ቦታ ከተለያዩ የስደተኞች ማቆያ ለማስወጣት ችለናል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ዓመት", "start": 8, "end": 15}], "location": [{"text": "አውሮፓ", "start": 33, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በህጋዊ መንገድ ስደተኞቹ ሊቢያን የሚለቁበትን መንገድ እንዲተባበረን እየጠየቅንም እንገኛለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሊቢያን", "start": 32, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ ታሪክ አርጋዝ እንደሚሉት በአሁኑ ሰዓት የሚጠጉ ስደተኞች በሊቢያ የተለያዩ የስደተኛ ማቆያዎች ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሪክ አርጋዝ", "start": 6, "end": 14}], "date": [{"text": "በአሁኑ ሰዓት", "start": 22, "end": 30}], "location": [{"text": "በሊቢያ", "start": 42, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ቀደም ሲል ያነጋገርናቸውን በህገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች በየቤቱ ታግተው የሚገኙትን ሰዎች ሳይጨምር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታሪክ አርጋዝ እነዚህን ታግተው የሚገኙ ስደተኞች ለመርዳት ስልጣን የለውም ይላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሪክ አርጋዝ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ የሊቢያ ባለስልጣናት ኃላፊነት ነው ምክንያቱም ሰብዓዊ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 3, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "የአንድ ሀገር ፀጥታ እና የህብረተሰቡ ደህንነት ማስጠበቅ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ሀላፊነት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዶናልድ ያማማቶ ሹመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የዶናልድ ያማማቶ", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "የአፍሪቃውያንን ችግር በአፍሪቃውያን መፍታት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የድርቁ መዘዝ በተለይ በአርብቶ አደሮች ኑሮ ላይ ጫና አሳርፏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንቦጭ የተሰኘው አረም በጣና ሐይቅ ላይ የደቀነው ስጋትም ሌላኛው ርእሳችን ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጣና ሐይቅ", "start": 15, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ጣና ሐይቅ እምቦጭ በተሰኘ መጤ አረም የመወረሩ ዜና በርካቶችን አሳስቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጣና ሐይቅ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ከኢትዮጵያ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች መካከል አንዱ የኾነው ዘመን ድራማ ባልደረቦች በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ለቀረጻ ወጥተው እንግልት እንደደረሰባቸው በዚሁ መድረክ ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ", "start": 55, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የድራማው ሠሪዎች የአካባቢው ፖሊስ በስህተት ላደረሰባቸው እንግልት ይቅርታ እንደጠየቃቸው በፌስቡክ ገጻቸዉ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የለም ሌላ ተልዕኮ ነበራቸው ሲል በዛው በፌስቡክ ላይ የጻፈም አለ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የድራማ ቀረጻው አባላት ስለ ስደተኞች ለመቅረጽ በሄዱበት ሥፍራ አጋጠመን ስላሉት እንግልት ሲገልጹ ፥", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አባላቱ ለተለየ ተልዕኮ በሥፍራው መከሰታቸውን በመግለጥ የሚከስ ጽሑፍም በዛው በማኅበራዊ መገናኛ አውታር ተነቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የ ዘመን ድራማ ቀረጻ ወብርሃን መሪ ታሪኩ ደሳለኝ በወቅቱ ስለገጠማቸው በፌስቡክ ገጹ በዝርዝር ጽፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሪኩ ደሳለኝ", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "የታሪኩ ጽሑፍ ዘለግ ያለ ቢሆንም በአካባቢው ደረሰብን ያሉትን በዝርዝር በዐይነ ኅሊና የሚያሳይ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የታሪኩ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚያም አንድ ግቢ ውስጥ አስገቡን ያለው ታሪኩ ኹኔታውን ያብራራል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሪኩ", "start": 26, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ግቢ ውስጥ እንደገባን ከመኪናው ላይ እየጉተቱ ካወረዱን በኋላ የያዝነውን ዕቃ ፊት ለፊት እንድናስቀምጥ ካደረጉን በኋላ በየተራ እያስቆሙ እያመናጨቁ ፈተሹን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወንዶችን ለብቻ ሴቶችንም ለብቻ ካደረጉን በኋላ የመጡት ወታደሮች ሁሉ ከ ጊዜ በላይ ቆጠሩን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወደ ፊታችን ሁለት ሰዎች መተው ቆሙ አንደኛው የእጅ ሽጉጥ የያዘ ሲሆን ሁለተኛው ሽመል ይዟል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለመሣሪያው የአካባቢው የፀጥታ ክፍል ኃላፊ ሲሆን ባለሽመሉ የፖሊስ ኮሚሽን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሁለቱ ሰዎች ወደኛ እንደቀረቡ ወታደሮቹም ዙሪያችንን ከበው እጃቸውን የመሣሪያቸው መላጭ ላይ አደረጉ በማለት ይቀጥላል የታሪኩ ጽሑፍ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የታሪኩ", "start": 74, "end": 78}]}}, "schema": []} {"input": "ወደ አካባቢው ዘመን ድራማን ለመሥራት ሲሄዱም ለ ኛ ጊዜያቸው እንደነበር ጽፏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ይላል ታሪኩ ምክንያቱም ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃ ማሪያም ደሳለኝ ስለነበሩ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሪኩ", "start": 11, "end": 14}, {"text": "ኃ ማሪያም ደሳለኝ", "start": 33, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "እኛም ከጠቅላይ ሚኒስቴሩ ካሉበት ኬ ሜ እርቀት ላይ ነበርን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዳሩ መንግሥት የመንግስት ብቻ እንደሆነ ህዝብም ህዝብ እንደሆነ በአንድ ሀገር ሳንተያይ መኖር ከጀምርን አመት አልፎናል ሲልም ጽሑፉን አጠቃሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አመት አልፎናል", "start": 65, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "የዳዊት ጽሑፍ ፦ የዘመን ድራማ ፕሮዲውሰሮች በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለምን ችግር ገጠማቸው", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የዳዊት", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል", "start": 28, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "የቡድኑ አባላት ወደ ክልሉ ለቀረጻ የገቡት ከክልሉ መንግሥት እውቅና ውጪ በድብቅ ነው ብሏል ዳዊት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳዊት", "start": 58, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ዳዊት ከአካባቢው የጸጥታ ኃላፊ አገኘሁት ባለው መረጃ የ ዘመን ድራማ ፕሮዲውሰሮች ውጭ ከሚገኝ ድርጅት ጋር ግንኙነት አድርገዋል ይላል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳዊት", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ዳዊት በጽሑፉ ማጠቃለያ ላይ ባሰፈረው ዐረፍተ ነገር ግን ከላይ የገለጠውን የራሱን ክስ የሚቃረን ጽሑፍ ጽፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳዊት", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ሳያስፈቅዱ ለቀረጻ መግባታቸው ብቻውን ከጥርጣሬ በዘለለ የውጭ ኃይል ተባባሪ ናቸው ብሎ ለመደምደም አያበቃም በሚል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ድርቅ የሚያጠቃው የሽንሌ ዞን ከፊል ገጽታ የ ዘመን ድራማ ደራሲ መስፍን ጌታቸው ለዳዊት አጭር መልእክት በፌስቡክ አስፍሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሽንሌ ዞን", "start": 11, "end": 18}], "person": [{"text": "መስፍን ጌታቸው ለዳዊት", "start": 41, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "ስህተት በመሠራቱም በአግባቡ ይቅርታ ተጠይቀን ነው የተለቀቅነው ይላል መስፍን አክሎም ከዛ በኋላም እስካሁን ድረስ ሥራችንን በስፍራው እየሠራን እንገኛለን ብሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መስፍን", "start": 44, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ሽንሌ ከድሬዳዋ በ ኪ ሜ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ነች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሽንሌ ከድሬዳዋ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ሁሌም ቢሆን ለእውነት ዋጋ መስጠት ትልቅነት ነው ሲል አጠቃሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይኽ በ ዘመን ድራማ ሠራተኞች ላይ ደረሰ የተባለውን እንግልት የሚገልጸዉን መረጃ በርካቶች በማኅበራዊ መገናኛ አውታሮች ተቀባብለውታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጣና ሐይቅ ካለፉት አራት እና አምስት ዓመታት አንስቶ በመጤ አረም የመወረሩ ዜና በርካቶችን አስደንግጧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጣና ሐይቅ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "ካለፉት አራት እና አምስት ዓመታት አንስቶ", "start": 7, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "አረሙ በአፋጣኝ ካልተወገደ በዓባይ ምንጭነቱ የሚታወቀው የጣና ሐይቅን ሊያደርቀው ይችላል ተብሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጣና ሐይቅን", "start": 35, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ይህን ጉዳይ አስመልክቶ ዶይቸ ቬለ ከዘገበበት በኋላ የበለጠ ትኩረት ሊያገኝ እንደቻለ አንዳንድ አድማጮቻችን ገልጠውልናል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዶይቸ ቬለ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገራችን ህዝብ ተቆርቋሪነቱን በተለያየ ማኅበራዊ ድረ ገፅ እየገለፀ ይገኛል በማለት ይጀምርና መፍትኄ የሚለውንም ሐሳብ አስፍሯል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጣናን የወረረው እምቦጭ የተሰኘው መጤ አረም በኔ አስተሳሰብ ይህን አረም ለማጥፋት የክልሉ መንግሥት ከአቅሙ በላይ የሚሆን አይመስለኝም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጣናን", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "አረሙን ለማጥፋት ይረዳል በሚል የመፍትኄ ሐሳብ የሰጠን ሌላው የፌስቡክ ተከታታያችን የዑራኤል ልጅ ነኝ የሚል የፌስቡክ መጠሪያ አለው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንዲህ ይላል ፦ ይህን አረም ለማጥፋት እንደ ሌሎች አገራዊ ጉዳዮች በቴሌ በኩል ገንዘብ የሚሠበሠብበት መንገድ ቢመቻች መልካም ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በቴሌ", "start": 43, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ይሄነው ላቀው በበኩሉ ፦ ጣናን ሐይቅ ፌደራሉ መንግሥት አይመለከተውም እንዴ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ይሄነው ላቀው", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "ጣናን ሐይቅ", "start": 16, "end": 23}], "organization": [{"text": "ፌደራሉ መንግሥት", "start": 24, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ሕዳሴ ግድብ መለመኛ ሆኗል በጣናም ይለመና ሲል ጣና ሐይቅ እንደ ሕዳሴው ግድብ በመንግሥት በኩል ትኩረት አልተሰጠዉም የሚል አስተያየቱን ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጣናም", "start": 17, "end": 21}, {"text": "ጣና ሐይቅ", "start": 30, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ኧረ ያገሬ ሕዝብ እንነሳ እንነጋገርበት ሌላ ሀገር አለን ወይ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጣና ከሌለ ባሕር ዳር እሚባል ነገር ተረት ይሆናል ብሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጣና", "start": 0, "end": 2}, {"text": "ባሕር ዳር", "start": 7, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ታደሰ ወልደአብ በአጭር አረፍተ ነገር ያሰፈረው መልእክቱ ፦ ይህን ያኽል ጊዜ ለምን ዝም ተባለ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታደሰ ወልደአብ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ገበሬዎች በሐይቁ ዙሪያ እምቦጭ የተባለውን አረም ሲነቅሉ የሚያሳዩ ፎቶዎችም በማኅበራዊ መገናኛ አውታሮች ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከፎቶዉ ጋር አረሙን ለማጥፋት አስቸኳይ መፍትኄ እንደሚያሻው የሚጠቁሙ መልእክቶችም ይነበባሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስፖርት ስፖርት መጋቢት ቀን ዓ ም የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ለጃፓኑ የኦሎምፒክ ውድድር ለመሳተፍ በድል ጎዳና እየገሰገሱ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "መጋቢት ቀን ዓ ም", "start": 10, "end": 21}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን", "start": 22, "end": 49}], "location": [{"text": "ለጃፓኑ", "start": 50, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ዩጋንዳን በደርሶ መልስ ለ የረቱት ሉሲዎቹ ከምዕራብ አፍሪቃዊቷ ካሜሩን ጠንካራ ተፎካካሪዎች ጋር ይፋለማሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩጋንዳን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከምዕራብ አፍሪቃዊቷ ካሜሩን", "start": 27, "end": 44}], "organization": [{"text": "ሉሲዎቹ", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ለጃፓኑ የኦሎምፒክ ውድድር ለመሳተፍ በድል ጎዳና እየገሰገሱ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሣምንታዊ", "start": 0, "end": 5}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን", "start": 16, "end": 43}], "location": [{"text": "ለጃፓኑ", "start": 44, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "የእንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ በኤፍ ኤ ካፕ ድሉ ማግስት ለሻምፒዮንስ ሊግ ወሳኝ ፍልሚያ ራሱን እያዘጋጀ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የእንግሊዙ", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "ማንቸስተር ሲቲ", "start": 7, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "በፕሬሚየር ሊጉ ዋነኛ ተፎካካሪው ሊቨርፑልም ነገ ምሽት በተመሳሳይ ሰአት ለሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ ፍጻሜ ወሳኝ ጨዋታውን ያከናውናል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሊቨርፑልም", "start": 21, "end": 27}], "date": [{"text": "ነገ ምሽት", "start": 28, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በጁጂትሱ የትግል ስፖርት ኢትዮጵያውያን ተፋላሚዎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ሜዳሊያዎችን አስገኝተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአፍሪቃ የመረብ ኳስ ጨዋታ ከኢትዮጵያ ሁለት ቡድኖች ተካፋይ ኾነውዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከኢትዮጵያ", "start": 18, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላኛው የእንግሊዝ ቡድን ሊቨርፑል ከፖርቹጋሉ ፖርቶ ቡድን ጋር ነገ ምሽት በተመሳሳይ ሰአት ለሩብ ፍጻሜ ይጫወታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የእንግሊዝ", "start": 5, "end": 11}, {"text": "ከፖርቹጋሉ", "start": 22, "end": 28}], "organization": [{"text": "ሊቨርፑል", "start": 16, "end": 21}, {"text": "ፖርቶ", "start": 29, "end": 32}], "date": [{"text": "ነገ ምሽት", "start": 40, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "በፕሬሚየር ሊጉ ሊቨርፑል አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ማንቸስተር ሲቲን በኹለት ነጥብ በልጦ ይገኛል ነጥብ ሰብስቧል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሊቨርፑል", "start": 10, "end": 15}, {"text": "ማንቸስተር ሲቲን", "start": 37, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ባየር ሙይንሽን ዶርትሙንድን የጎል ጎተራ ባደረገበት ጨዋታ ያሸነፈው ለ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ባየር ሙይንሽን ዶርትሙንድን", "start": 0, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት ተከታታይ አምስት ጨዋታዎች ኹለት ጊዜ ሽንፈት የገጠመው ቦሩስያ ዶርትሙንድ ነጥብ አለው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ቦሩስያ ዶርትሙንድ", "start": 40, "end": 51}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከአንድ ዓመት በኋላ በጃፓን በሚካሄደው የበጋ ኦሎምፒክ ውድድር ተካፋይ ለመኾን የመጀመሪያ ደረጃ ማጣሪያውን አልፏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን", "start": 0, "end": 27}], "date": [{"text": "ከአንድ ዓመት በኋላ", "start": 28, "end": 40}, {"text": "የበጋ", "start": 53, "end": 56}], "location": [{"text": "በጃፓን", "start": 41, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ቡድኑ አሁን በኹለተኛው ዙር የማጣሪያ ውድድር የሚገጥመው የካሜሩንን ቡድን ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የካሜሩንን", "start": 36, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "በካምፓላ ከተማ ፊሊፕ ኦሞንዲ ስታዲየም ውስጥ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረችው ለብሔራዊ ቡድኑ በአጥቂ መስመር ተሰላፊዋ የኾነችው ሎዛ አበራን በስልክ አነጋግረናታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በካምፓላ ከተማ ፊሊፕ ኦሞንዲ ስታዲየም", "start": 0, "end": 24}], "person": [{"text": "ሎዛ አበራን", "start": 78, "end": 85}]}}, "schema": []} {"input": "ብሔራዊ ቡድኑ ለድል የበቃው ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመላ ተቋቁሞ እንደኾነ ተናግራለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ባሳለፍነው ሳምንት ለኢትዮጵያውያን ስፖርተኞች ደማቅ ድል ኾኖ የተመዘገበው ኢትዮጵያውያን ተፋላሚዎች በአፍሪቃ የጁጂትሱ ትግል ስፖርት አራት ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸው ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባሳለፍነው ሳምንት", "start": 4, "end": 15}], "location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 67, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ያሬድ ቪዬና ኦስትሪያ ፖላንድ እንዲሁም ዱስልዶርፍ ጀርመንን በመሳሰሉ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ልምድ ያካበተ አትሌት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ያሬድ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "ቪዬና ኦስትሪያ ፖላንድ", "start": 4, "end": 18}, {"text": "ዱስልዶርፍ ጀርመንን", "start": 25, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "በሴት ተወዳዳሪዎች ዘርፍ ደግሞ መስከረም ዓለማየሁ ነጋሽ በኹለት የውድድር ዘርፎች የብር እና የነሐስ ሜዳሊያዎች አስገኝታለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መስከረም ዓለማየሁ ነጋሽ", "start": 20, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የወርቁም ኾነ የብር ሜዳሊያው በኢትዮጵያ የጁጂትሱ ስፖርት ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘ መኾኑ ተገልጧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 19, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "የሞሮኮ ፌዴሬሽን እና ዓለም አቀፍ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያውያኑን አትሌቶች የመጓጓዣ የመኝታ እና ሌሎች ወጪዎችን እንደሸፈኑ ተገልጧል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሞሮኮ ፌዴሬሽን", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ዓለም አቀፍ ፌዴሬሽን", "start": 14, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ላለፉት ሁለት ሳምንታት በመቐለ ሲካሄድ የሰነበተው ኛው የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች የስፖርት ሻምፒዮና ባሳለፍነው ቅዳሜ ተጠናቋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ላለፉት ሁለት ሳምንታት", "start": 0, "end": 14}, {"text": "ባሳለፍነው ቅዳሜ", "start": 64, "end": 74}], "location": [{"text": "በመቐለ", "start": 15, "end": 19}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 35, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "የውድድሩ አዘጋጆች እንደገለፁት በተለይም በኦሎምፒክና እግርኳስ ስፖርቶች በርካታ ተስፋ የሚጣልባቸው ተማሪ ስፖርተኞች በውድድሩ መታየታቸው ተገልጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኦሎምፒክ ውድድሮች ኦሮምያ ክልል የወርቅ ሜዳልያዎች በማግኘት ውድድሩን በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ አማራ ክልል ትግራይ ወርቅ ሜዳልያዎች በማግኘት ተከታታይ ደረጃዎች ይዘዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኦሮምያ ክልል", "start": 13, "end": 21}, {"text": "አማራ ክልል ትግራይ", "start": 60, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "በፓራ ኦሎምፒክ ስፖርቶች ኦሮምያ በአጠቃላይ ሜዳልያዎች በማግኘት የበላይ ሲሆን አማራ ትግራይ ሜዳልያዎች በማስመዝገብ ተከታትለው ውድድሩ ጨርሰዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኦሮምያ", "start": 16, "end": 20}, {"text": "አማራ ትግራይ", "start": 50, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ስፖርተኛ ተማሪዎቹ የተሳተፉበት ውድድር የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ናቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 29, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሁ ውድድር የአማራ ክልል ባህል ስፖርት ተወዳዳሪዎች ወርቅ ሜዳልያ በማስመዝገብ ቀዳሚ ሆነው ያጠናቀቁ ሲሆን ትግራይና አዲስ አበባ ተከታዮቹ ደረጃዎች ይዘዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአማራ ክልል", "start": 9, "end": 17}], "organization": [{"text": "ትግራይና አዲስ አበባ", "start": 70, "end": 83}]}}, "schema": []} {"input": "በመዝግያው ዕለት በተካሄደው የወንዶች እግርኳስ ፍፃሜ ኦሮምያ ደቡብ ክልልን አንድ ለባዶ በመርታት አሸናፊ ኾኗል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመዝግያው ዕለት", "start": 0, "end": 10}], "organization": [{"text": "ኦሮምያ ደቡብ ክልልን", "start": 34, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "በአጠቃላይ ኦሮምያ የውድድሩ አጠቃላይ አሸናፊ ሲሆን አማራ ሁለተኛ ትግራይ ሶስተኛ በመሆን ውድድራቸው አጠናቀዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኦሮምያ", "start": 7, "end": 11}, {"text": "አማራ", "start": 33, "end": 36}, {"text": "ትግራይ", "start": 42, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች የስፖርት ሻምፒዮና በርካታ ተተኪ ስፖርተኞች የሚፈሩበት መኾኑን አዘጋጆቹ ለዶይቸ ቬለ ገልፀዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየሁለት ዓመቱ", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 17, "end": 23}], "organization": [{"text": "ለዶይቸ ቬለ", "start": 80, "end": 87}]}}, "schema": []} {"input": "ትናንት ይፋ የሆነዉ ፕሮጄክት ከሁለቱ ዞኖች ተፈናቅለዉ ለነበሩ ከ ሺሕ የሚበልጡ ነዋሪዎችን ይረዳል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ትናንት", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ታድያ የወጣትነት ጊዜ ሲደርስ ለዚህ መሰረት የሆነውን የትምህርት ዘርፍ ለመከታተል ወይም ጨርሶ በሌላ መስክ ለመሰማራት እንወስናለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወደሚፈልጉት የሙያ ዘርፍ ለመግባት የተለያዩ ነገሮች ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንዳንዶች የበፊቱ ምኞታቸው አሁን ካለው ጋር ፍፁም ተቃራኒ ሆኖ ሲያገኙ ሌሎች ደግሞ በዚሁ የሙያ መስክ ገፍተው የስራውን ዓለም ይቀላቀላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የ አመቷ መክሊት መርሻ ከሁለት ዓመት በፊት በማህበራዊ ሳይንስ ወይም ሶሲዮሎጂ በከፍተኛ ደረጃ ትምህርት አጠናቃለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ አመቷ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከሁለት ዓመት በፊት", "start": 15, "end": 27}], "person": [{"text": "መክሊት መርሻ", "start": 6, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "መክሊት ዛሬ ለሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር መፅሄቶች ለማስተዋወቂያ የሚሆኑ ፎቶዎች እያነሳች ትሸጣለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መክሊት", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 5, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቷ መሆን የምትፈልገውን ወይንም አቅጣጫዋን አስቀድማ ብታውቅም በወቅቱ በምርጫዋ ብዙዎች እንደማይረኩ ታውቅ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የስራ ቦታ ሆኖ ስለ ዕረፍት ወይም ሌላ ስራ ማለም ሌላው ያነጋገርነው በንቲ እጄታን ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በንቲ እጄታን", "start": 44, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና በንቲ ዛሬ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ድርጅት እየሰራ አይደለም መስሪያ ቤት ቀይሯል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በንቲ", "start": 5, "end": 8}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 9, "end": 11}], "organization": [{"text": "በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ድርጅት", "start": 12, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም ፍላጎት ላይ ተመርኩዟ ይህንን ዕውን ለማድረግ እየሰራች ትገኛለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ነገሮች ምርጫዬ ትክክል እንደነበርና ነኝ ያልኩትን ለመሆኔ ማሳያ ሆነውኛል ትላለች ምስራቅ እዚህ እስክትደርስ የነበረውን ውጣ ውረድ እያስታወሰች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ምስራቅ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶች በተመኙት የስራ መስክ ለመሰማራት ስለሚያደርጉት ትግል በዛሬው የወጣቶች ዓለም የቃኘነው ርዕስ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው", "start": 39, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ ጥቅምት አምስት ቀን ዓም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሣምንታዊ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ጥቅምት አምስት ቀን ዓም", "start": 16, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ቢስማርክ የጉባኤዉ መሐንዲስ ብዙ ጊዜ በታሪክ ለሚፈፀሙ በደሎች የገንዘብ ካሳ ይከፈላል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቢስማርክ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ዝክሩ መነሻ ጉባኤ ዉጤቱ ማጣቃሻ የዛሬ አስተጋብቶ መድረሻችን ነዉ ላፍታ አብራችሁኝ ቆዩ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ", "start": 21, "end": 24}, {"text": "ላፍታ", "start": 42, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "አፄ ምኒሊክ የመሩት ኢትዮጵያዊ ሐገር ነፃነቱን ለማስከበር የከፈለዉ መስዋዕትነት ፥", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ምኒሊክ", "start": 3, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "በኢጣሊያ ቅኝ ገዢዎች ላይ የተቀዳጃዉ ድል ለኢትዮጵያዊዉ ክብር አኩሪ ታሪክነቱ ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢጣሊያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ለድፍን ጥቁር ሕዝብ የነፃነት እኩልነቱ አብነት አለኝታነቱ በርግጥ የዘመን ሒደት ሊሽረዉ አይችልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ትግሉ ፀረ ቅኝ አገዛዝ አላማ ግቡ ነፃነት እኩልነት መሆኑ አያነጋግርም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አክራ ዳሬ ሰላም ወይም ሌላ ከመሆን ይልቅ በርሊን መሆኑ ነዉ የዛሬዉ ዚቅ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አክራ ዳሬ ሰላም", "start": 0, "end": 10}, {"text": "በርሊን", "start": 27, "end": 31}], "date": [{"text": "የዛሬዉ", "start": 39, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ከሕዳር አስራ አምስት እስከ እስከ የካቲት አጋማሽ የዘለቀዉ ጉባኤ ከተሰየመበት አዳራሽ አጠገብ አንዲት የመታሰቢያ ሰሌዳ ቆማለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሕዳር አስራ አምስት እስከ እስከ የካቲት አጋማሽ", "start": 0, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ሰሌዳዉን ያቆመዉ የቶጎዉ ተወላጅ ቪክቶር ድሲድሶኑ የያኔዉን ታሪክ አፍሪቃዉን የመዘንጋት የለባቸዉም ባይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቶጎዉ", "start": 11, "end": 15}], "person": [{"text": "ቪክቶር ድሲድሶኑ", "start": 21, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ እዚያ ያለዉን ችግር ያኔ ከተፈፀመዉ ጋር ማገናኘት ሥለምሻ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 0, "end": 2}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕ ሰሌዳ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የተፈፀመዉ በደል እንዳይረሳ ማስታወሻ እንዲሆን እፈልጋለሁ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለዚሕም ነዉ ያኔ አፍሪቃ በተቀራመቱባት ሥፍራ መቆም አለበት ብዬ ያሰብኩት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 11, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ኢጣሊያ ከኦስትሪያ ሐንጋሪ እና ከጀርመን ጋር የጦር ቃል ኪዳን ስትፈራረም ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢጣሊያ ከኦስትሪያ ሐንጋሪ", "start": 0, "end": 16}, {"text": "ከጀርመን", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "በተለይ ፈረንሳይ የሊዮፖልድን እርምጃ ደግፋለች መባሉ በጣሙን የፖርቱጋልና የብሪታንያን ቁጣ ቀስቅሶ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፈረንሳይ", "start": 5, "end": 10}, {"text": "የፖርቱጋልና የብሪታንያን", "start": 39, "end": 54}], "person": [{"text": "የሊዮፖልድን", "start": 11, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ኮንጎ በሊዮፖልድ ዳግማዊ እጅ መዉደቋና በዚያ በኩል የሚደረገዉ የሸቀጥ ዝዉዉር መታገዱ ለቢስማርክና ለሌሎቹ አሳሳቢ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኮንጎ", "start": 0, "end": 3}], "person": [{"text": "በሊዮፖልድ", "start": 4, "end": 10}, {"text": "ለቢስማርክና", "start": 55, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ሌሎች ሐያል መንግሥታትም ወደ ኮንጎ የመግባት መብታቸዉ መጠበቅ አለበት የሚል ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኮንጎ", "start": 19, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "የእርስበራሳቸዉ መፈራራት ምክንያት ከሁሉም በላይ አፍሪቃን የመቀራመቱ ፍላጎት መሠረት ሆኖ ቢስማርክ ያን ጉባኤ ጠሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃን", "start": 31, "end": 36}], "person": [{"text": "ቢስማርክ", "start": 57, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ሐያሉ የአፍሪቃን ካርታ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጠዉ አፍሪቃን ሲቀራመቱ ሴለር እንደሚሉት አንድም አፍሪቃዊ አልተወከለም ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃን", "start": 4, "end": 10}, {"text": "አፍሪቃን", "start": 5, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "በግልፅ መታወቅ ያለበት አንድም አፍሪቃዊ በዚያ ጉባኤ እንዲገኝ አልተጋበዘም ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያኔ አይደለም ዛሬም የዚያን ዘመኑን ታሪክ የሚያስብ አፍሪቃዊ መሪ የለም ካለም አይታወቅም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬም", "start": 9, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ዉሉ ኢትዮጵያ የምፅዋን የመሳሰሉ ወደቦች ጉባኤዉ ሪታንያ እዉቅና የሰጠችበት ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ የምፅዋን", "start": 3, "end": 14}, {"text": "ሪታንያ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የሐይል ሚዛንን አሰላለፍ እልፍ ሲልም የዘር ወገን ቅርበት በሚዘዉረዉ የፖለቲካ ጨዋታ ሐቅ እዉነት ፥", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የበርሊኑ ጉባኤ ልዩነት ድብልቅልቁ ወጥቶ አንደኛና ሁለተኛ በሚባሉት ጦርነቶች አለም እስክትነድ ድረስ የድፍን አፍሪቃ ሕዝብ በቅኝ ገዢዎች ሐይላት ተጨፍጭፏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የበርሊኑ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "አፍሪቃ", "start": 69, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "ዉይይት ላይ ከሚካአሉት አፍሪቃዉያን አንዱ ስቬን ሜካሪደስ እንደሚለዉ በቅኝ አገዛዝ ዘመን በአፍሪቃዉያን ላይ ለተፈፀመዉ በደል ካሳ የማይከፈልበት ምክንያት አይገባዉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ስቬን ሜካሪደስ", "start": 27, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና እዉነተኛ የምጣኔ ሐብት ትብብር ወይም ደግሞ የትምሕርት ማድረግ የሚገድ አይመስለኝም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የያኔዎቹ ቅኝ ገዢዎች ለአፍሪቃዉያንን ለማስተማርና ለማሰልጠን ወጪ የሚሆን የሆነ የገንዘብ ተቋም መመሥረት ይላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጶች የጠብ ጦርነት ምክንያትን አስወግደዉ ዛሬ አንድም ብዙም ሆነዉ አለምን መምራታቸዉ ብዙ አይገርምም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 29, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በሽታ ጦርነት የሚያልቅ ሕዝባቸዉን ቁጥር ቀንሰዉ ፖለቲካዊ መብት እኩልነታቸዉን እያስከበሩ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ዉዝግብ በድርድ ይፈታ ቢባል ከስድስቱ ተደራዳሪዎቹ አራቱ እስያዎች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሰሜን ኮሪያ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የሁንዱራስ ፖለቲከኞች ቢወዛገቡ ሽምጋዮች ግንባር ቀደም ሸምጋዮች እነ ብራዚል ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሁንዱራስ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ብራዚል", "start": 44, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በየአመቱ በሃያ በሰላሳ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ የሚራብባት አፍሪቃ የምግብ ምፅዋት ከመለመን አልፎ ላለፈ በደል ፥", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየአመቱ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 37, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላዉ ቀርቶ ነፃነትዋን አስከብራ በመኖርዋ የምትኮራዉ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ደም አፋሳሽ ዉዝግብ ንትርካቸዉን መፍታት አቅቷቸዉ የለንደን ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 34, "end": 40}, {"text": "የለንደን", "start": 80, "end": 85}]}}, "schema": []} {"input": "ብራስልስን ዉሳኔ እየጠበቁ አፍሪቃ በባሪያ ፈንጋይ ቅኝ ገዢዎች ተበድላለች የሚሉበት ልቡና ከየት ያመጣሉ ነዉ ጥያቄዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ብራስልስን", "start": 0, "end": 6}, {"text": "አፍሪቃ", "start": 17, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የኢህአዴግ ምክር ቤት መግለጫ እና የሚኒስትሮች ሹመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢህአዴግ ምክር ቤት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ኮሚሽነር አበረ እንደሚሉት ቀደም ሲል በጥርጣሬ ተይዘየዉ የነበሩ ከ በላይ አርሶ አደሮች በነፃ መለቀቃቸዉን አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አበረ", "start": 6, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ መንግሥት የ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ባለዉ ግድያና ግጭት ከባለሥልጣናቱ በተጨማሪ በርካታ የፀጥታ አስከባሪ ባልደረቦች መገደላቸዉ ይነገራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "የፖሊስ ኮሚሽነሩ ግን የተገደሉትን ሰዎችም ሆነ የተጠርጣሪዎችን ቁጥር በይፋ መናገር አልፈቀደሙም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኛዉ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጉባኤ ዛሬ ከቀትር በኃላ ባህርዳር ላይ ተጀምሮአል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ", "start": 3, "end": 24}], "date": [{"text": "ዛሬ ከቀትር በኃላ", "start": 29, "end": 40}], "location": [{"text": "ባህርዳር", "start": 41, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ድርጅቱ እስካሁን ያገዳቸዉ አቶ በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ ን በተመለከተ ዉሳኔ ይሰጣልም ተብሎአል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በረከት ስምኦን", "start": 20, "end": 29}, {"text": "ታደሰ ካሳ", "start": 33, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "በድርጅቱ የተጀመረውን የተሃድሶ ጉዞ ከግብ ለማድረስ የክልሉ ህዝብ ከጎኑ እንዲቆምም ጠይቀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የህወሓት መስራች የነበሩት አቶ አስገደ ገብረስላሴ በበኩላቸዉ ፓርቲዉ ከጉባኤዉ በኃላ ፋይዳ ማምጣቱን ይጠራጠራሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የህወሓት", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አስገደ ገብረስላሴ", "start": 20, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በጉባኤ ብዙ ሴቶችን ያካተተ ወጣት አባላት በፓርቲዉ እንደሚያካት ፓርቲዉ ገልፆአል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቅዱስ ፓትርያርኩን አጅበው አርባ የሚሆኑ የሃይማኖት አባቶች ይጓዛሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃዉያን ተገን ጠያቂዎችና የመሰደዳቸዉ መንስዔ የስደተኞች ቀዉስን በተመለከተ የጀርመን ፖለቲካ አትኩሮቱ በአብዛኛዉ በሶርያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን ላይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 51, "end": 56}, {"text": "በሶርያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን", "start": 75, "end": 94}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ዓመት ጀርመን የገቡት አብዛኞቹ ስደተኞች ከነዚህ ሦስት ሃገራት ቢሆንም የሜዲተራንያ ባሕርን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ የገቡ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ጥቂት አይደሉም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ዓመት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 9, "end": 13}, {"text": "የሜዲተራንያ ባሕርን", "start": 50, "end": 62}, {"text": "አዉሮጳ", "start": 72, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች ሜዲተራንያንን አቋርጠዉ በተለይ ወደ ኢጣልያ በመግባት ወደ ሌሎች የአዉሮጳ ሃገራት ለመሻገር ይሞክራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሜዲተራንያንን", "start": 14, "end": 22}, {"text": "ኢጣልያ", "start": 37, "end": 41}, {"text": "የአዉሮጳ ሃገራት", "start": 55, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳዉ ኅብረትና የጀርመን መንግሥት ስደተኞች ወደ ሃገራቱ እንዳይገቡ ርምጃዎችን እንደሚያካሂዱ ይገልፃሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳዉ ኅብረትና የጀርመን መንግሥት", "start": 0, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ዝርዝር በማዕከላዊ ኒጀር የምትገኘዋ አቧራሟዋና በቆሻሻ የተሞላችዉ አጋዴዝ ከተማ ከፍተኛ የሥራ አጥነትና ድኅነት ይታያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በማዕከላዊ ኒጀር", "start": 5, "end": 15}, {"text": "አጋዴዝ ከተማ", "start": 42, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በዚች ከተማ በኩል በዓ መት ወደ ሺህ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ወደ አዉሮጳ ለመሻገር ይነሳሉ ሲል የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ግምቱን አስቀምጦአል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዓ መት", "start": 12, "end": 17}], "location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 41, "end": 45}], "organization": [{"text": "የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት", "start": 60, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "ቤተሰቦቼን ለማስተዳደር ለትንንሽ እህቶቼ የትምህርት ቤት የወር ክፍያን የሚመገቡትን ሁሉ ለመክፈል ስል ትምህርቴን አቋርጬ ስሰራ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚህ ሌላ ይላል ማሃማዱ ወደ አዉሮጳ ለመሻገር እንድችል የሚያስፈልገኝን ገንዘብ ሁሉ ለማጠራቀም ሦስት ዓመታት ሌት ከቀን ሰርቼአለሁ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማሃማዱ", "start": 11, "end": 15}], "location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 19, "end": 23}], "date": [{"text": "ሦስት ዓመታት ሌት ከቀን", "start": 61, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "ይህን ገንዘብ ለማጠራቀም መሃማዱ በቡርኪናፋሶ አለ የተባለ ሥራን ሁሉ ሳያማርጥ ነበር የሰራዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መሃማዱ", "start": 16, "end": 20}], "location": [{"text": "በቡርኪናፋሶ", "start": 21, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በቅድምያ ግን ስለጉዞዉ ከባድነትና ቀላልነት እናቃለን ከሚሉት ባልንጀሮቹ ሁሉ መረጃን ሰብስቦ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እሱና ሌሎች ስደተኞች ወደ አጋዴዝ የተጓዙበት አዉቶቡስ በየመንገዱ በተለያዩ ሰዎች ተገዶ ሲቆምና ሰዎች ገንዘብ ሲቀበሉም ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ፖሊሶች ይህን ዓይነት ድርጊት ይፈጽማሉ መባሉን በተለያዩ ዘገባች አረጋግጦአል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት", "start": 0, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ማሃማዱ ኮንቴ በኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማ ሲደርስ በኪሱ ስባሪ ሳንቲም አልነበረዉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማሃማዱ ኮንቴ", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "በኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማ", "start": 9, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "በአጋዴዝ የሚኖሩ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ሁሉ የመሃማዱን ዓይነት ተሞክሮን እንዳላቸዉ ነዉ የሚተርኩት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአጋዴዝ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "የመሃማዱን", "start": 28, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመኑ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጌርድ ሙለር በነሐሴ ዋር ላይ አጋዴዝን እንደጎበኙ የሰሙት ይህንኑ ዓይነት መሰል ታሪክ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመኑ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "አጋዴዝን", "start": 41, "end": 46}], "person": [{"text": "ጌርድ ሙለር", "start": 22, "end": 29}], "date": [{"text": "በነሐሴ ዋር", "start": 30, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ኅብረት አንድ በአጋዴዝ ከተማ ለሚገኝ የስደተኞች መቀበያ ማዕከል ድጋፍ በመስጠት ወደ ሃገራቸዉ ለመመለስ የሚፈልጉ ስደተኞች ይረዳል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "በአጋዴዝ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ከነዚህ ሃገራት መካከል ኒጀር በተለይ ደግሞ የስደተኞች መሸጋገርያ የሆነችዉ የኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማን ያካትታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኒጀር", "start": 15, "end": 18}, {"text": "የኒጀርዋ አጋዴዝ ከተማን", "start": 48, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ አዉሮጳዉ ኮሚሽን ግምት በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ ብቻ በሽዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የኒጀርዋን አጋዴዝ ከተማን አቋርጠዉ ወደ ሰሜናዊ አፍሪቃ ይጓዛሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አዉሮጳዉ ኮሚሽን", "start": 4, "end": 14}], "date": [{"text": "በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ", "start": 19, "end": 35}], "location": [{"text": "የኒጀርዋን አጋዴዝ ከተማን", "start": 56, "end": 72}, {"text": "ሰሜናዊ አፍሪቃ", "start": 82, "end": 91}]}}, "schema": []} {"input": "ስደተኞቹ በቀጣይ በሊቢያ የባህር ጠረፍ በኩል አድርገዉ ሜዲተራንያን አቋርጠዉ ወደ አዉሮጳ ለመግባት የሚሞክሩ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሊቢያ የባህር ጠረፍ", "start": 11, "end": 24}, {"text": "ሜዲተራንያን", "start": 35, "end": 42}, {"text": "አዉሮጳ", "start": 52, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጳ አፍሪቃዉያኑ ስደተኞች በአፍሪቃ እዳሉ እንዲቆዩና በዝያዉ ተስፋን የሚያገኙበትን መንገድ ለማበጀት እንደሚፈልግ ተገልጾአል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በአፍሪቃ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ኅብረትም ሆነ የጀርመን መንግስት ከአፍሪቃ የሚሰዱ ወጣቶችን የስደት መንስዔ ለመቅረፍ የመጀመርያዉ ርምጃ አንድ መሆኑን ይስማማሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረትም", "start": 0, "end": 11}, {"text": "የጀርመን መንግስት", "start": 15, "end": 26}], "location": [{"text": "ከአፍሪቃ", "start": 27, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ መዋዕለ ንዋይ ትምህርት ቤቶችን የስልጠና ማዕከሎችን ለመዘርጋትና አስፈላጊ ለተባሉ መሰረተ ልማት ማሟያ የሚሚዉል ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህም አዉሮጳ እስከ ጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም ድረስ እስከ ቢሊዮን ይሮ ርዳታ እንደሚያደርግ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 5, "end": 9}], "date": [{"text": "እስከ ጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም", "start": 10, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ለአፍሪቃ ሃገራት ከዓመታት ጀምሮ የልማት ርዳታን በመስጠት ያለዉን የአኗኗር ሁኔታ ለማማሻሻል ቢሞክርም ዉጤቱ ግን እንብዛም አመርቂ አለመሆኑ እዉን ነዉ የተመለከተዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዓመታት ጀምሮ", "start": 11, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "እንድያም ሆኖ የጤና አጠባበቅ የትምህርት አሰጣጥ በመሳሰሉት መሻሻሎች መታየታቸዉ ተዘግቦአል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ባለፉት ቀናት ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር", "start": 0, "end": 19}, {"text": "ለዶቼቬለ", "start": 76, "end": 81}], "person": [{"text": "መለስ አለም", "start": 31, "end": 38}], "date": [{"text": "ባለፉት ቀናት", "start": 39, "end": 47}], "location": [{"text": "ከሳዑዲ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ቃል አቀባዩን ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዲስ አበባው", "start": 17, "end": 26}], "person": [{"text": "ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ", "start": 34, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ሶማሊያ የጉባኤ ጦርነት የርዳታ ረሐብ ምድር ጁቡቲ ላይ የተባለ የታቀደ ቃል የተገባዉ ሁሉ በነበር ቀረ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶማሊያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ጁቡቲ", "start": 28, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ተክሌ የኋላ ኢትዮጵያ ኬንያና ደቡብ ሱዳን በአያሌ የመሠረተ ልማት በተለይም የመጓጓዣ መስመሮች የሚያገናኙአቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለማካሄድ ቆርጠው የተነሱ ይመስላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ተክሌ የኋላ", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ ኬንያና ደቡብ ሱዳን", "start": 8, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "እጅግ በዛ ያለ ገንዘብ የሚጠይቀው ፕሮዠ ተግባራዊ የሚሆንበት ዕድል እስከምን ድረስ ይሆን", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያም ተመሳሳይ ችግር ያለባት እንደመሆኗ መጠን ይህን ሰፊ ፕሮጀክት መዘርጋቱ ተገቢ ይሆናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያም", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ እንደኛ ግንዛቤ የኬንያ መንግሥት የተፈጥሮ አካባቢ ይዞታን መመርመሩ አልቀረም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኬንያ መንግሥት", "start": 18, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሮጀክቱ ከንግድና ልማት ባሻገር በፀጥታ ረገድ ምን ዓይነት ድርሻ ያበረክታል", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኬንያ በአሁኑ ጊዜ ሶማልያ ውስጥ ጦር ጣልቃ ያስገባች በዚህ ጋር በተያያዘ ምክንያት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ሶማልያ", "start": 12, "end": 16}], "date": [{"text": "በአሁኑ ጊዜ", "start": 4, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ኬንያ ወደ ሶማልያ ጦር ያዘመተች የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ ሥጋት ላይ ስለወደቀ ነው የሚሉ አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ሶማልያ", "start": 7, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን እውነተኛው ምክንያት ታማኝ ዜና ምንጮች እንደሚጠቁሙት ከአዲሱ ወደብ ጋር የተያያዘ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ባቡር ሐዲድና የመሳሰሉት ሊዘረጉ የታቀዱት ከሶማልያና ፀጥታው እምብዛም የተረጋጋ እንዳልሆነ ከሚነገርለት ከደቡባዊው ኢትዮጵያ የሚርቅ አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሶማልያና", "start": 44, "end": 50}, {"text": "ከደቡባዊው ኢትዮጵያ", "start": 83, "end": 95}]}}, "schema": []} {"input": "እንደታማኝ ዜና ምንጮች አገላለጽ ኬንያ ሶማልያ ውስጥ ጦር ያስገባችው ደቡባዊውን ሶማልያ በማረጋጋት ለራሷ የኤኮኖሚ ጥቅም በማሰላሰል ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ ሶማልያ", "start": 21, "end": 29}, {"text": "ደቡባዊውን ሶማልያ", "start": 44, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "ሮይተርስ በእለቱ ይፋ ባደረገዉ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከ የተቀናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ተወካዮች ጋር መወያየታቸዉን ነዉ የዘገበዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሮይተርስ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ዐብይ አሕመድ", "start": 35, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመክፈቻ ንግግራቸዉ እንዳሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተቀራርበዉ አነስተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጠንካራ ፓርቲዎችን መፍጠር ቢችሉ እንደሚጠቅማቸዉ መክረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የዉይይቱ ዓላማም በመጪዉ ዓመት የሚደረገዉ ምርጫ ነፃ እና ፍትሐዊ የሚሆንበትን ሥልት መቀየስ ነዉ ተብሎአል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመጪዉ ዓመት", "start": 11, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም የዉይይቱ ሒደት የመክፈቻ ዋና ዋና የምርጫ ሥራዎች እና የድሕረ ምርጫ ሥራዎች በሚባሉ ሦስት ደረጃዎች የተከፈለ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልፀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ነጋሲ ባራኪ የተባሉ የማኅበራዊ መገናኛ ተጠቃሚ ይሄ ዛሬ የተባለ ሳይሆን በፊተም ሲባል የነበረ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ነጋሲ ባራኪ", "start": 0, "end": 7}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 33, "end": 35}, {"text": "በፊተም", "start": 46, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በጆሮአቸው ላጲስ ገብቶ እንደሆን እንጂ ለዲሞክራሲ መጎልበት የተቀናጀ አንድ ሁለት ተቀዋሚ ፓርቲ መኖር ጠቃሚ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አስታውሳለው የቀድሞው ክቡር አቶ መለስ ዜናዊ ይህን ይመክሩ እንደነበር አስረግጬ መናገር እችላለው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መለስ ዜናዊ", "start": 21, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "መለያየት የተቃዋሚ ቁጥርን ማብዛት ግን የገዢዉ ፓርቲ የተንኮል ስራ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፓርቲዎች ውህደትን በተመለከተም ሆኖ ከመቅረብ ይልቅ እና ሆኖ መቅረብ የበለጠ እንደሚያጠናክር ፥", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ሁላችንም ለሃገራችን ሰላምና አንድነት ከዶ ር አብይ አህመድ ጎን መቆም አለብን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ አህመድ", "start": 29, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "አሜሪካ ይሄንን ያክል አህጉር ይዛ ሁለት ተፎካካሪ ፓርቲወች ብቻ ነው ያላት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አሜሪካ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "እኛ ሀገር ደግሞ በግል ጉዳይ ካልተስማሙ አዲስ ፓርቲ ይመሰርታሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የህዝቡን ድምጽ ከመከፋፈል በቀር አሁንም አንድ እንሁንም ቢሉ እንኳን ውስጣቸው ስለማይጸዳ ካሸነፉ ወዲያው ይለያያሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እውነት ጠቅላይ ሚንስትሩ ይሄንን መምከራቸው ራሱ በጣም ቅን እንደሆኑ ያሳያል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁን ቢቻል ኣንደሌሎቹ ሀገሮች የዘር ፓርቲ ቢከለከል አገሪቱ ሰላም ታገኛለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መለስ ዜናዊ እና ተከታዮቻቸዉ ኢህአዴግ እንዲያሸንፍ ብቻ የፓርቲውን ብዛት ይፈልጉት ነበረ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መለስ ዜናዊ", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "ኢህአዴግ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "አሉ በርግጥ የጠቅላይ ሚኒስትሩንና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎቹን ስብሰባ በፎቶ ካዩ በኋላ የሰጡት አስተያየት ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዘብሔረ ኢትዮጵያ የተባሉ ተከታታይ ተከታዩን አስተያየት በ የ ገፅ ላይ አኑረዉ በርካታ ይሁንታን አግኝተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዘብሔረ ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ለታ በመጪው ምርጫ እንደማይሳተፉም አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሌንጮ ለታ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ሁለቱ የኦሮሞ ፓርቲዎች ኦዴፓ እና ኦዴግ በዚሁ በሳምንት መጀመርያ ላይ አዲስ አበባ በተካሄደ ስምምነት ለመዋሃድ የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኦዴፓ", "start": 15, "end": 18}, {"text": "ኦዴግ", "start": 22, "end": 25}], "location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 45, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ ሌንጮ ኦዴግን በመወከል ስምምነቱን ሲፈርሙ በኦዴፓ በኩል ደግሞ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ለማ መገርሳ በመግባቢያ የስምምነት ሰነዱ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሌንጮ", "start": 3, "end": 6}, {"text": "ለማ መገርሳ", "start": 58, "end": 65}], "organization": [{"text": "ኦዴግን", "start": 7, "end": 11}, {"text": "በኦዴፓ", "start": 30, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ውህደቱን አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ሲናገሩ በሁለቱም በኩል ኮሚቴ ተመድቧል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሌንጮ", "start": 16, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ሂደቱ ከምርጫ በፊት ለመጠናቀቁ ሱ ምንም ጥያቄ የለውም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነ ለማ ደግሞ ይህንን ተረክበው ከፍ ወዳ አለ ደረጃ ማድረስ አለባቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ለማ", "start": 3, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ብለዋል ነብዩ ልዑል ሙሉጌታ በበኩላቸዉ ሀገራችን ከተስተካከለች ተቋማት ከተስተካከሉ ማን ይፈልጋል", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ነብዩ ልዑል ሙሉጌታ", "start": 5, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "አለሙ አብዲሳ የተባሉ አድማጭ በእንጊሊዘኛ ባስቀመጡት አስተያየት ደግሞ በአሁኑ ወቅት ቅድምያ ሊሰጠዉ የሚገባዉ የንጹሐንን ሕይወት ማትረፍ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አለሙ አብዲሳ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ይህን ስል የሁለቱን ፓርቲዎች ጥምረት ወይም ትብብርን ከቁም ነገር ሳልቆጥር መቅረቴ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በቅድምያ ትኩረት ል ጠዉ የሚገባዉ ግን የድሆችን የንፁሐንን ሕይወት መታደግና ሰላም ማስፈን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጣም ጥሩ ጅምር ስለሆነ ሌሎችም አርአያነታቸዉን ቢከተሉ ሲሉ በዚህ በማኅበራዊ መገናኛ ሃይሉ ጎፍሪ የተባሉ የ ተከታታይ የሰጡት ምክር ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሃይሉ ጎፍሪ", "start": 55, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ቦርዱ ቀደምሲል ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መከናወን ያለባቸው ተግባራት ለጊዜው እንዲቆሙ መወሰኑንም አመልክቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ የምርጫ ቦርድ መግለጫ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ተተቃሚዎችን ብዙ አነጋግሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የምርጫ ቦርድ", "start": 3, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የሃ ሉሲ የተባሉ የፌሰ ቡክ ተጠቃሚ ተመራጭ ሚኖረው መራጭ ሲኖር ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የሃ ሉሲ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ ሙለታ ገመቹ ደግሞ ትክክል መምረጥም መመረጥም ጤና ሲኖር ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሙለታ ገመቹ", "start": 3, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ሰንቄ አለማየሁ ደገሞ የሆነዉስ ይሁን ዉሳኔውን የሚመለከታቸዉ አካላት መክረውብታል", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰንቄ አለማየሁ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "አድል ኤርሚያስ ዋናው ምርጫ መሆን ያለበት ሕዝቡን ተረባርቦ ከዚህ አስከፊ በሽታ ማውጣት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አድል ኤርሚያስ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "አነ እንቶኔ የኮረናን ውለታ መቼም እንዳትረሱት ሲሉ ይመር ካሴ በዚህ ወቅት ምርጫችን ጤናችን ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እንቶኔ", "start": 3, "end": 7}, {"text": "ይመር ካሴ", "start": 33, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ሳቢሳው ነኝ በሚል የፌስ ቡክ ስም የሰፈረዉ አስተያየት ደግሞ የምርጫ ፈተናን የሚወድቁ አካላት በቦርዱ ውሳኔ ፈንጥዘዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አይሌ አሊሾ የተባሉ አስተያት ሰጪ ደግሞ የቦርዱ ውሳኔ ትክክለኛና በህግም በሞራልም ተቀባይነት ያለው ይመስለኛል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አይሌ አሊሾ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ሰዉ ከለሌ ስለምርጫ ማሰብ አይደለም እንደ ሀገርም መቀጠል አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ ፋራህ ነቪል ደግሞ ባለስልጣናት እንኳን ደስ አላችሁ ኮረና የሚባል የስልጣን ማራዘሚያ መድሃኒት ተገኘ ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፋራህ ነቪል", "start": 3, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ነበዩ ተመስገን ደገሞ ወይ ሠውና አመሉ አሁን በዚህ ሰአት ስለ ምርጫ ስልጣንና ፓርላማ የምናስብበት ስዓት ነው", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ነበዩ ተመስገን", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "አሁን በዚህ ሰአት", "start": 25, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ አየር መንገዳችን ግን ብሄራዊ ኩራት ነዉ ወይስ ብሄራዊ ስጋት", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ህይወቴ ሰላም የተባሉ አስተያየት ሰጪ ደግሞ ማንም የቆመ ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ህይወቴ ሰላም", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የምርመራ ጣቢያዎች ቢበዙና ምርመራው ቢፋጠን ከብዙ ችግር ያድነናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ገነት የጅማዋ ደግሞ የመንግስት ሰራተኛና ተማሪን ብቻ ከቤት እንዳትወጣ ብሎ በሽታውን መቆጣጠር ይቻላል", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገነት", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "የጅማዋ", "start": 4, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "አንድ የታክሲ ረዳት በበሽታው ቢጠቃ ምልክቱ እስኪታይበት ድረስ ስንት ሰው እንደሚያሲዝ አስቡት", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን ህግ ጥሰው የሚውጡ እንዳሉ ውስጥ ውስጡን እየስማን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እኔ ግን የሚገርመኝ ከማቆያው ወጥቶ ከቤተሰቡ ጋር የሚቀላቀለው ሰው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ አሌክስ እራመዳለሁ በተስፋ በበኩላቸው ይህን እኩይ ተግባር በሚፈጸሙና በተባበሪ አካላት ላይ መንግስት እርምጃ ሊወስድ ይገባዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አሌክስ", "start": 3, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ወረርሽኙን ለመከላከል የተደረጉ ክልከላዎች የኮረና ቫይረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተከሰት ወዲህ ሀገሮች ወረረሽኙን ለመቆጣጠር ያስችላሉ ያሏቸውን ርምጃዎች በመዉሰድ ላይ ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያም መንግስት ወረርሽኙን ለመከላከል የሰዎች ግንኙነትን መቀነስን ጨምሮ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ያግዛሉ ያላቸውን የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያም", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "የክልል መስተዳድሮችም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የውስጥና የአገር አቋራጭ የትራንስፓርት አገልግሎቶች ስብሰባዎችና ሌሎች ማህበራዊና ክንውኖች ላይ ገደቦችና ጥብቅ ክልከላዎችን አድርገዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የክልል መስተዳድሮችም", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "የተለያዩ የሀይማኖት አባቶችም ምዕመናን የአምልኮ ስርዓታቸዉን በቤታቸው እንዲከውኑ ውሳኔዎችን አስተላልፈዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ጉዳይ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሌላዉ የመነጋገሪያ ርዕስ ሆኖ ነው የሰነበተዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንዳንዶች ክልከላው በሚፈለገዉ ደረጃ እየተተገበረ አለመሆኑን ሲገለፁ አንዳንዶቹ ደግሞ ክልከላው የህዝቡን የኑሮ ሁኔታ ያላገናዘብ ነው ይላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ ቀለም አበበ በአብዛኛው በሽታው እየገባ ያለው ከውጭ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቀለም አበበ", "start": 3, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "እንቅስቃሴን ማገድ ግን ለኔ ከኮሮና እና ከረሀብ አንዱን የመምረጥ ያህል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ክልከላዉም ሆነ ሰለ ወረረሽኙ የሚሰጠው መረጃ ከተማ ከተማዉን ሆነሳ ጎብዝ የገጠሩ ሰዉ ዜጋ አይደለም", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያሉት ደግሞ ሀርቆ ከይላ የተባሉ የፌስ ቡክ ተከታታይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሀርቆ ከይላ", "start": 8, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "እፎይታ ኢትዮጵያ ከልከላዉ ጥሩ ቢሆንም ከቤታቸው ምግብ ማብሰል የማይችሉና ምግብ ገዝተው የሚጠቀሙ ሰዎች በጣም ተቸግረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 5, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ነገ ከነገ ወዲያ ሠዉ በኮረና ተያዘ የሚለዉ ዜና ተቀይሮ በረሀብ ይህን ያህል ሰዉ ሞተ ወደሚለው ሳንሽጋገር የተያዘዉ መንገድ በደንብ ይጠና ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ነገ ከነገ ወዲያ", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ ቴዲ ማን የተባሉ አስተያየት ሰጪም ትክክል ቀን ሰርቶ ማታ ገዝቶ የሚበላ ሰው እንዳለ መታወቅ አለበት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴዲ", "start": 3, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ መንገድ ትራንስፖርት ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ተሽከርካሪዎችን መድቦ ችግሩን ቢያቃልል መልካም ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አለማየሁ ቢረሳ በጎ አድራጊዎችም ህዘቡ ከመጎዳቱ በፊት ፈጥናቸሁ ብትደርሱለት ወረርሽኙን ቤቱ ተቀምጦ ሊያሳለፍ ይችላል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አለማየሁ ቢረሳ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ብሩክ ዳዲ የኢትዮዽያ ህዝብ ስለእዉነት ጥሩና ደግ ህዝብ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ብሩክ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "የኢትዮዽያ", "start": 7, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ከፊት ሆኖ የሚያሰተባብረውና የሚመራዉ ካገኘ መረዳዳትና ተካፍሎ መብላት የሚችል ህዝብ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ ሃላፊነት ተወስዶ በየ አካባቢው እርዳታ ቢሰባሰብ መልካም ነዉ ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መጀመሪያ ይሄን እንቀበል ከዛም መቀመጫ ቤት የሌላቸውና ቤት ቢቀመጡ የሚበሉት የሌላቸውም መኖራቸውንም መገንዘብ ግድ ይላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማገሰቱ መጋቢት ቀን የለውጡን ሁለተኛ አመት በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ደግሞ ያልፋል አትጠራጠሩ", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በማገሰቱ መጋቢት ቀን", "start": 11, "end": 24}, {"text": "ሁለተኛ አመት", "start": 31, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "በሚል ርዕስ ምንም እንኳ የገጠመን ችግር ከዚህ በፊት እንዳየናቸው አደጋዎች የማያልፍ ቢመስልም ማለፉ ግን አይቀርም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለተመኘን ሳይሆን በትብብር ስለምንሰራ ይህ ጊዜ ያልፋልና አትጠራጠሩ ሲሉ ገልፀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ የጠቅላይ ሚንስትሩ መገለጫዎችም በሳምንቱ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የድጋፍና የነቀፌታ አስተያየቶችን አስተናግደዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሳምንቱ", "start": 25, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ፎን ደር ላየን ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት የአፍሪካ ጉብኝት የአውሮፓ ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ሚሊዮን ዩሮ ዕርዳታ ሊሰጥ ስምምነት ተፈርሟል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፎን ደር ላየን", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "የአፍሪካ", "start": 26, "end": 31}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 48, "end": 54}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ኮሚሽን", "start": 37, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ጸጥታ እና ስደትን የመሳሰሉ ጉዳዮች በአፍሪካ እና በአውሮፓ መሪዎች የጋራ መፍትሔ ሊፈለግላቸው እንደሚገባ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪካ", "start": 23, "end": 28}, {"text": "በአውሮፓ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "በአፍሪካ ኅብረት መገኘቴ ጠንካራ ፖለቲካዊ መልዕክት ያስተላልፋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአፍሪካ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "በውይይታችን በአውሮፓ እና በአፍሪካ መካከል ባለው ግንኙነት መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች እንዳሉ ተመልክተናል ሲሉ ተደምጠዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአውሮፓ", "start": 8, "end": 13}, {"text": "በአፍሪካ", "start": 17, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን በአንድነት መልሶች ማግኘት እንችላለን የሚል ዕምነት አለኝ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጋራ ለአፍሪካም ሆነ ለአውሮፓ ችግሮች መፍትሔ ማበጀት እንችላለን ሲሉ የሁለቱ አኅጉሮች ፖለቲከኞች በጋራ መስራት እንደሚገባቸው ጠቁመዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለአፍሪካም", "start": 4, "end": 10}, {"text": "ለአውሮፓ", "start": 14, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ፎን ደር ላይን በሥልጣን በሚቆዩባቸው አመታት ከሥልታዊ ትብብር በተጨማሪ ከአፍሪካ ወደ አውሮፓ ለሚደረገው ስደት መፍትሔ መፈለግ ዋንኛ ትኩረታቸው እንደሚሆን ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፎን ደር ላይን", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "አመታት", "start": 24, "end": 28}], "location": [{"text": "ከአፍሪካ", "start": 46, "end": 51}, {"text": "አውሮፓ", "start": 55, "end": 59}]}}, "schema": []} {"input": "በዛሬው ዕለት ኡርሱላ ፎን ደር ላየን ባሉበት ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኮሚሽን የ ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራርመዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ኡርሱላ ፎን ደር ላየን", "start": 9, "end": 23}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 29, "end": 34}], "organization": [{"text": "የአውሮፓ ኮሚሽን", "start": 38, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ገንዘቡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለማጠናከር እንዲሁም የጤና የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የመዋዕለ ንዋይ ዘርፎችን ለመደገፍ ይውላል ተብሏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን", "start": 5, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ስምምነቱ የተፈረመው የአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ላይን በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን በጀመሩበት ወቅት ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮፓ ኮሚሽን", "start": 13, "end": 23}], "person": [{"text": "ኡርሱላ ፎን ደር ላይን", "start": 31, "end": 45}], "date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 46, "end": 54}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 55, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ፎን ደር ላይን የኮሚሽኑን ፕሬዝዳንትነት ከተረከቡ በኋላ ከአውሮፓ ውጪ ያደረጉት የመጀመሪያ ጉዞ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፎን ደር ላይን", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "ከአውሮፓ", "start": 36, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ ይኸዉ ዘመናዊ ስልት እንከንም እንደማያጣ የሚታይና የሚነገርለት ጉዳይ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አነሰም በዛም አመት በዓል መድረሱን ከግምት አስገብቶ የዕለቱ ጤናና አካባቢ ትኩረት ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሞት ምክንያት የሚሆኑ ነገሮች ሲዘረዘሩ በተለይ በአፍሪቃ የሚጠቀሱት ጦርነትና ተላላፊ በሽታዎች እንደሆኑ ይነገራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 31, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ግን አንድ ጥናት እንደሚያመለክተዉ አብዛኛዉ ሰዉ በተለይ ሴቶች ታመዉ ህይወታቸዉን የሚያጡበት ምክንያት በወሊድ ብቻ ሳይሆን በካንሰር ነዉ ተብሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የጀርመንና የፈረንሳይ መሪዎች በበኩላቸዉ አዲስ የነደፉትን የሠላም ዕቅድ ለዩክሬንና ለሩሲያ መሪዎች ለማስረዳት ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ላይ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመንና የፈረንሳይ", "start": 0, "end": 13}, {"text": "ለዩክሬንና ለሩሲያ", "start": 46, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "አንዳድ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ባንፃሩ በምሥራቃዊ ዩክሬኑ ጦርነት ሽንፈት የገጠመዉን የኪየቭን መንግሥት ከዉድቀት ለማዳን ማስታጠቅ አለብን ይላሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካ", "start": 5, "end": 10}, {"text": "በምሥራቃዊ ዩክሬኑ", "start": 24, "end": 35}, {"text": "የኪየቭን", "start": 53, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ባህል ሐረር የስልጣኔ ፈር ቀዳጅ ከተማ ባለ ታሪክ ጥንታዊት ከተማ የባህል ፈርጥ ናትም ይሏታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሐረር", "start": 4, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ተፋቅረው የሚኖሩባት የአብሮነት ከተማ ሲሉም ይመሰክሩላታል ይህቺው ታሪካዊት ከተማ ከተቆረቆረች ዓመት የሆናት ቀደምት ስልጣኔን ያስገባች የኢትዮጵያ ባለውለታ ሀረር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመት", "start": 60, "end": 63}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 86, "end": 92}, {"text": "ሀረር", "start": 99, "end": 102}]}}, "schema": []} {"input": "የጁገል ግንብ አንዱ የሀረር ጥንታዊ ስልጣኔ መገለጫ ባለ ታሪክ ጥንታዊት ከተማ የባህል ፈርጥ ናትም ይሏታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሀረር", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "በምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የምትገኘው ሀረር ከአዲስ አበባ በ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል", "start": 0, "end": 15}, {"text": "ሀረር ከአዲስ አበባ", "start": 23, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ሀረር ስኩየር ኪሎ ሜትር ስፋት ያላት ጥንታዊት ከተማ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀረር", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ሀረሪ ኦሮምኛ አማርኛ ትግርኛ ጉራጌኛ እና ሱማሌኛ ቋንቋዎች ይነገሩባታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀረሪ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ሀረር ጥንታዊ ስልጣኔ መገለጫዋ ከሆኑት ባህላዊ ቤቶች እና የከተማዋ የውስጥ ለውጥ መንገዶችን ያቀፈው የጁገል ግንብ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀረር", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ይሄው የጁገል ግንብ ከሀረሪ ቋንቋ በተጨማሪም በአረብኛ በአማርኛና በኦሮምኛ ስያሜ መጠሪያዎች አሏቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሀረሪ", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የጁገል ግንብ በከተማዋ ይሰነዘሩባት የነበሩ ጥቃቶችን ለመከላከል በሚል መገንባቱን ታሪክን አጣቅሰው ብዙዎች ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሀረርን ከሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች ለየት የሚያደርጋት እድሜ ጠገብ መሆኗ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀረርን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የኢትዮጵያ ከተሞች", "start": 10, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "በኪነ ህንጻ በአከባቢን መንከባከብ በውሃ አጠባበቅ ከሌሎች የሀገራችን ከተሞች ለየት ትላለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በራስዋ አስተዳደር የነበራት አራት ስርወ መንግሥት ያሳለፈች ነገስታት የነገሱባት ለኢትዮጵያ ዘመናዊነት በር ከፋች የሆነች ከተማ ነች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 51, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "የማህበረሰቡ የቤት አሰራር ጥበብ ጥንት ከነበረው ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው አቶ አብዱልሰመድ እድሪስ ይገልጻሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብዱልሰመድ እድሪስ", "start": 51, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "ከብዙ የአፈር ዓይነት የተደባለቀበት ሆኖ ለሁለት ወር ጭቃው ይቦካል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለሁለት ወር", "start": 26, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "የመስሪያ ጥሬ ዕቃ ነው እንጅ የማይመሳሰለው አሁን ያለውም የሀረሪ ቤት በስነ ህንጻ አሰራር አሁንም ተመሳሳይነት አለው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሀረሪ", "start": 37, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "በየትኛውም የሀረሪ ብሄረሰብ ዘንድ የሚሰሩ ቤቶች ተመሳሳይ እንደሆነ የብሄረሰቡ ተወላጅ የሆነው ሙባረክ ፈይሰል አጫውቶናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሀረሪ", "start": 7, "end": 11}], "person": [{"text": "ሙባረክ ፈይሰል", "start": 60, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የሐረሪ ባህላዊ ቤት የሚገነባው በድንጋይ ሲሆን ጣሪያው በጥድ ወይም በዋንዛ እንጨት የሚሰራ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሐረሪ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም ከቤት ውጪ ከፍተኛ ሙቀት ሲኖር ቤቱ ውስጥ ካሉ ግን ሙቀቱ አይሰማዎትም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቤቱ ውስጥ ምቾት የሚሰጥ ቅዝቃዜ ይኖረዋል ይላሉ የብሄረሰቡ ተወላጅ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሐረሪ ቤት ከዚት ከሚታየው ክፍል በተጨማሪም ሌሎች ሁለት ክፍሎት አሉት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሐረሪ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በቤቱ ውስጥ እንደሚሰጡት አገልግሎት ስያሜና ትርጉም ያሏቸው አምስት ለመቀመጫነት የሚያገለግሉ መደቦች ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የንጉስ መደብ የቤቱ አባወራ የሚቀመጥበት ትልቁ መደብ የተማሩ ሰዎች የሚቀመጡበት ሆኖ በዚሁ ቦታ ላይ ትምህርት ያስተምሩበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ትንሿ መደብ ወጣት ወንዶች የሚቀመጡበት ሲሆን ከበሩ ጀርባ ያለው መደብ የእናቶች መቀመጫ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሀረሪ የቤት የውስጥ ገጽታን ለማስጌጥ የሚጠቀሙበት የተለያዩ የስፌት ስራዎች አሉ ይሉናል ወ ሮ ሩሚያ ኡመር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሀረሪ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ሩሚያ ኡመር", "start": 61, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "ሰሀኖች በእንጨት የተሰሩ ቆሪዎች ስፌቶች ሌማት ወስከንባ የተለያዩ ስፌቶች በግራና በቀኝ ይሰቀላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህም ታሪካዊ ከተማነቷ እየደበዘዘ እንዳይሄድ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ይጠቅሳሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዓለም የኤድስ ቀን በኢትዮጵያ የጋምቤላ ክልል ባለፈው እሁድ ከ በላይ ሰዎች በፈቃደኝነት የኤች አይ ቪ ምርመራ ማድረጋቸው ተሰምቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዓለም የኤድስ ቀን", "start": 0, "end": 12}, {"text": "ባለፈው እሁድ", "start": 30, "end": 38}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ የጋምቤላ ክልል", "start": 13, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "የተጎሳቆሉ ጎጆዎች በሸራ እና ፕላስቲክ የተወጠሩ ድንኳኖች እና በአይን ባይታዩም መጥፎ ጠረንን የሚያመላክቱ ቆሻሻዎች በምስል ዘገባዎች ተካተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ የቁሻሻ መጣያ ዙሪያ ደግሞ በፊትም አሁንም ሰዎች ይኖራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዝቅተኛ ማህበረሰብ የሚኖርበት አካባቢ ነው ይላል ከልጅነቱ አንስቶ ቄሼ በሚባለው አካባቢ የሚኖረው ኤፍሬም ሰፈሩን ሲገልፅ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቄሼ", "start": 42, "end": 44}], "person": [{"text": "ኤፍሬም", "start": 62, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ፒያሳ አካባቢ የተወለደው ኤፍሬም ከ ዓመት በፊት በህፃንነቱ ነው ከእናቱ ጋር ወደዚህ ስፍራ የመጣው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፒያሳ አካባቢ", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ኤፍሬም", "start": 16, "end": 20}], "date": [{"text": "ከ ዓመት በፊት", "start": 21, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ወጣት ዳንኤል ደግሞ ብዙም በማይርቀው መካኒሳ ነው ተወልዶ ያደገው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንኤል", "start": 8, "end": 12}], "location": [{"text": "መካኒሳ", "start": 28, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን በሰፈራችን የሚታየውም የሚሰማውም ነገር ምንም የሚያስደስት አይደለም ትላለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንኳን ሀዘን ተጨምሮበት በፊትም እዛ አካባቢ በመኖሯ ሰው ይንቃት ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለሆነም ኤፍሬም እንደገለፀልን የአካባቢው ልጆች ሰፈራቸው የት እንደሆነ ለሌሎች ሰዎች መናገርም ይሁን ማሳየት አይፈልጉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤፍሬም", "start": 6, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "የወጣቷ አማካሪ ሆነው በተመደቡበት ሰዓትም ጥናቷ ከባድ እንደሚሆን ቢያምኑም የዛ ሰፈር ልጅ በመሆኗ ለጉዳዮ ቅርብ መሆኗን አሳምናቸው ጥናቷን እንዳካሄደች ገልፀውልናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ምንም እንኳን ወጣቶቹ የድህነት እጣ ፋንታቸውን ቢቀበሉም በሌላው ህብረተሰብ ዘንድ ተቀባይነት ማጣታቸው ከፍተኛ ችግር ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዶክተር የራስ ወርቅ እንደሚሉት የዚህ አካባቢ ሰዎች ችግር በራስ አለመተማመን ሳይሆን ድህነት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የራስ ወርቅ", "start": 5, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ነዋሪዎቹ ብቻቸውን ሊፈቱት ያልቻሉትን ችግሮች ባለፈው ቅዳሜ የደረሰው አደጋ የመንግሥት ትኩረትን ፈጥሮ የአካባቢያቸው የወደፊትን ገጽታ ይቀይር ይሆን", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ቅዳሜ", "start": 29, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የ ቆሼ ልጆች የማህበረሰባዊ እና ስነ ልቦናዊ ችግሮችን የቃኘንበትን የወጣቶች ዓለም ዝግጅት በተጨማሪ በድምፅ ያገኙታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቆሼ", "start": 2, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም መሠረት ባለፈዉ ቅዳሜ በቤልጂየም እና በአካባቢዉ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የተሳተፉበት የኢትዮጵያ የለዉጥ ሂደትና ተግዳሮቶቹ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሕዝባዊ ዉይይት ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ቅዳሜ", "start": 10, "end": 18}], "location": [{"text": "በቤልጂየም", "start": 19, "end": 25}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 58, "end": 64}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሁ ስብሰባ ላይ ነባሩ ፖለቲከኛ አቶ አበራ የማነ አብና እና የሰብዓዊ መብት አቀንቃኙ አቶ ያሬድ ኃይለ ማርያምም ተገኝተዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አበራ የማነ አብና", "start": 25, "end": 36}, {"text": "ያሬድ ኃይለ ማርያምም", "start": 59, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "የጊኒ የምርጫ ዉዝግብ የአዉሮጳ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በጊኒ የተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ተዓማኒ መሆኑ አስታወቀ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጊኒ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "በጊኒ", "start": 38, "end": 41}], "organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 14, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገሪቱ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲ እጩዎች በበኩላቸዉ ምርጫዉ ተጭበርብሯል ተቀባይነት የለዉም እያሉ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመገናኛ ብዙሃን ይፍ የሆነዉ የመጀመሪያ የምርጫ ዉጤት ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ እየመሩ መሆናቸዉን ያመለክታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አልፋ ኮንዴ", "start": 42, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የኅብረቱ ታዛቢ ቡድን ምርጫዉ ተዓማኒ ነዉ ቢልም በሂደቱ ላይ የታዩ ጉድለቶችንም ጠቁሟል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያም ቢሆን ግን የእሁዱን ምርጫ አጠቃላይ ዉጤት ጥያቄ ላይ የሚጥል እንደማይሆን አመልክቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የእሁዱን", "start": 10, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ጊኒ አመፅ በተቀላቀለዉ የፖለቲካ እንቅስቃሴ የምትታወቅ ምዕራብ አፍሪቃዊት ሃገር ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጊኒ", "start": 0, "end": 2}, {"text": "ምዕራብ አፍሪቃዊት ሃገር", "start": 35, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በፈረንሳይ ቅኝ በመገዛትዋም ቀደም ባሉት ጊዜያት የፈረንሳይ ጊኒ ስትባል ኖራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳይ ጊኒ", "start": 31, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ከጊኒ ቢሳዎ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ እንድትለይ ደግሞ ጊኒ ኮናክሪ በመባል ትታወቃለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከጊኒ ቢሳዎ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "ከኢኳቶሪያል ጊኒ", "start": 11, "end": 21}, {"text": "ጊኒ ኮናክሪ", "start": 33, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ከፈረንሳይ የቅኝ ተገዢነት በጎርጎሪሳዊዉ ዓ ም ነፃ ከወጣች ወዲህ ጊኒ ኮናክሪ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስታካሂደ ሁለተኛዋ መሆኑ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከፈረንሳይ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ጊኒ ኮናክሪ", "start": 42, "end": 49}], "date": [{"text": "በጎርጎሪሳዊዉ ዓ ም", "start": 17, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ፈረንሳይኛን ለብሔራዊ ቋንቋነት የምትጠቀመዉ ይህች ሀገር የራሷ የሆኑ ቋንቋዎችም ይነገሩባታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኅብረቱ ታዛቢ ቡድን መሪ ፍራንክ ኤንግልስ ሁለት ሶስተኛዉ የምርጫ ጣቢያ በአስፈላጊ ቁሳቁሶች እጥረት ዘግይቶ መከፈቱን አንዳንዱም ጋየድምጽመክተቻሳጥንእንዳልነበርአመልክተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፍራንክ ኤንግልስ", "start": 17, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ያ ማለት ግን የተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ተጭበርብሯል በሚል ዉጤቱን ጥያቄ ላይ የሚጥል አይደለም እንደኤንግልስ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱ ደግሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በአብዛኛዉ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል ድምፅ ቆጠራዉም በአመዛኙ ግልፅ ነበር ሲሉ እማኝነታቸዉን ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአፍሪቃ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንም የአዉሮጳ ኅብረት ታዛቢ ቡድን የሰጠዉን አስተያየትና ትዝብት እንደሚጋራ አስታዉቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፍሪቃ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}, {"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 25, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የሀገሪቱ የተቃዉሞ ፖለቲካ አባላትና ደጋፊዎች ግን ምርጫዉ ተጭበርብሯል ተቀባይነት የለዉም እያሉ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቻተም ሃዉሱ የፖለቲካ ተንታኝ ፖል ሜሊ ተቃዋሚዎቹ አጠቃላይ የምርጫዉ ዉጤት ከመነገሩ አስቀድመዉ ተጭበርብሯል በሚል ያወገዙበት ምክንያት ታሪካዊ ይዘት አለዉ ይላሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የቻተም ሃዉሱ", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ፖል ሜሊ", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ በተቋማቱ ላይ እምነት ለማሳደር ሂደቱ በጣም አዝጋሚ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ በዚህም ላይ ይላሉ ሜሊ ፕሬዝደንት ኮንዴ ራሳቸዉ ነገሮችን አቻችሎ ለመስማማት ከመቅረብ ይልቅ ጫና የሚያደርጉም ይመስላል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አልፋ ኮንዴ", "start": 7, "end": 14}, {"text": "ሜሊ", "start": 27, "end": 29}, {"text": "ኮንዴ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬ አምስት ዓመት ከተመረጡ በኋላም መድበለ ፓርቲን የሚፈቅዱ ዓይነትም አልሆኑም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ አምስት ዓመት", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ምንም እንኳን የምርጫዉ ታዛቢዎች ሂደቱን ተከታትለዉ አስተያየታቸዉን ቢሰጡም እንደፖል ሜሊ አባባል ምርጫ ላይ የሚፈፀመዉ ጫና አስቀድሞ የሚከናወን ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እንደፖል ሜሊ", "start": 48, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "የፖለቲካ ተሳታፊና እጩዎች ማግኘት የሚገባቸዉ መገናኛ ብዙሃንን መጠቀምን በተመለከተም ስልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ በጣም ሰፊና ጠንካራ ሽፋን ተሰጥቷቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አልፋ ኮንዴ", "start": 75, "end": 82}]}}, "schema": []} {"input": "የምርጫ ታዛቢዎችም ተቃዋሚዎች ምርጫዉ ተጭበርብሯል ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ወደጎን በማድረግ ተዓማኒ እንደሆነ ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተቃዉሞ ፖለቲከኛዉ ሴሉ ዳሊን ዲያዮ በሌላ በኩል ግን ምናልባት የመለያ ምርጫ ሊካሄድ ይችል ልሆናል የሚል ግምት አለ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳሊን ዲያዮ", "start": 16, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "አጠቃላይ ዉጤቱ ይፋ ከመሆኑ በፊት የቀረበዉ የታዛቢዎቹ አስተያየት ተፅዕኖ ማስከተሉ እንደማይቀር ሜሊ ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜሊ", "start": 61, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "ድጋሚ ምርጫ ማካሄድ የሚያስፈልግ ከሆነ ዋነኛዉ ተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች አንሳተፍም ለማለት አስቸጋሪ ይሆንባቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አልፋ ኮንዴን ድጋሚ ለመፎካከር አንሳተፍም ካሉ የዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ ድጋፍ እንደሌላቸዉ ያዉቃሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አልፋ ኮንዴን", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ሚሊዮን ሕዝብ እንዳላት የሚነርላት ጊኒ ከአንድ ዓመት በላይ በምዕራብ አፍሪቃ በኤቦላ ተሐዋሲ ክፉኛ ከተጎዱ ሃገራት አንዷ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጊኒ", "start": 22, "end": 24}, {"text": "በምዕራብ አፍሪቃ", "start": 38, "end": 48}], "date": [{"text": "ከአንድ ዓመት በላይ", "start": 25, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሁ መርሃ ግብር ተጠቃሚ የሚሆኑ የመጀመሪያዎቹ ስደተኞችም እስከ ፊታችን ጥር አጋማሽ ኢጣልያ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስከ ፊታችን ጥር አጋማሽ", "start": 38, "end": 54}], "location": [{"text": "ኢጣልያ", "start": 55, "end": 59}]}}, "schema": []} {"input": "ግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ ስደተኞችን ወደ ኢጣልያ መምጣት የሚያስችላቸው ሰብዓዊ ቪዛ የሚያገኙባቸውን ቢሮዎች በሞሮኮ በሊባኖስ እና በኢትዮጵያ ለመክፈት አቅደዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢጣልያ", "start": 24, "end": 28}, {"text": "በሞሮኮ በሊባኖስ", "start": 66, "end": 76}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 80, "end": 86}]}}, "schema": []} {"input": "የስደተኞቹን የጉዞ የመስተንግዶ እና የቋንቋ ትምህርት ወጪ እንዲሁም ለተገን ጥያቄአቸው የሚያስፈልጋቸውን ህጋዊ ድጋፍ ድርጅቶቹ እንደሚሸፍኑም ተዘግቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሮሙን ወኪላችንን ተክለ እግዚ ገብረ እየሱስን ስለ እቅዱ አተገባበር ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ ጠይቄዋለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሮሙን", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ተክለ እግዚ ገብረ እየሱስን", "start": 12, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ኤኮኖሚ የፊናንሱ ቀውስ የመፍትሄው ጥረትና ታዳጊው ዓለም የዓለም ኤኮኖሚ ከመቼውም በላይ እየተሳሰረ መሄድ ከጀመረ ሰንበት ያለ ጉዳይ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለነገሩ የዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ሰለባ ዛሬ የበለጸገው ዓለም ብቻ አይደለም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 27, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "በተናጠል በብሄራዊ ደረጃ በሚራመድ ዕቅድ ዓለምአቀፍ የሆነ ችግርን ለመፍታት መቻሉም ሲበዛ ያጠያይቃል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታዲያ በወቅቱ ሂደት ታዳጊ አገሮች እንደገና ተጎጂዎቹ እንዳይሆኑ የሚሰጉት የኤኮኖሚ ጥበብት ጥቂቶች አይደሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዓለምአቀፉን የፊናንስ ቀውስ ለመታገል ካለፈው ሕዳር ወር ወዲህ እስካሁን በአውሮፓና በአሜሪካ የፈሰሰው ገንዘብ በብዙ ሚሊያርድ ዶላር የሚቆጠር ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ካለፈው ሕዳር ወር ወዲህ እስካሁን", "start": 24, "end": 45}], "location": [{"text": "በአውሮፓና በአሜሪካ", "start": 46, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "የፊናንሱ ቀውስ አምራቹን ኤኮኖሚም ችግር ላይ መጣሉ ጎልቶ በተከሰተበት በአዲሱ ዓመትም መንገዳገድ የያዙ ባንኮችንና ኩባንያዎችን ለማዳን ሰፊ በጀት ማፍሰሱ ቀጥሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአዲሱ ዓመትም", "start": 45, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ማገገሚያው ዕቅድ የዓለምአቀፉን የፊናንስ ገበዮች ችግር ለማሸነፍ በሚበጅ መንገድ ተቀናጅቷል ለማለት አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና እያደር የአውሮፓ የፊናንስና የኢንዱስትሪ ዘርፎችም በወቅቱ የችግሩ ተጽዕኖ እየተሰማቸው መሄድ ይዟል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአውሮፓ", "start": 10, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "የአውቶሞቢል ኢንዱስትሪው በፊናንሱ ቀውስ የተነሣ በተከሰተው የፍላጎት መቀነስ ሳቢያ ምርቶቹን እንደቀድሞው ገበያ ላይ ሊያውል አልቻለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለዚሁ የኢንዱስትሪ ዘርፍ መለዋወጫ ዕቃ የሚያመርቱ በሺህ የሚቆጠሩ ኩባንያዎችም ሠራተኛ ወይም የምርት ሰዓት እስከመቀነስ ደርሰዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የምርት ሰዓት", "start": 59, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ከአገሪቱ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርት አንጻር ከመቶው መሆኑ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሚቀጥለው ዓ ም የበጀት ኪሣራ እንዲያውም ወደ አራት ከመቶ ከፍ ያለ ሊሆን እንደሚችል ግምት አለ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የሚቀጥለው ዓ ም", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ ጠንከር ያለ ዕርምጃን የሚጠይቅ ለመሆኑ አንድና ሁለት የለውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአገሪቱ ጥምር መንግሥት ባለፈው ሰኞ የተስማማበትን ሰፊ የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅዱን በፍጥነት ገቢር ለማስደረግ ሲጥር መሰንበቱም የጉዳዩን ክብደት የሚያሳይ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሰኞ", "start": 16, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "የበርሊኑ ካቢኔ በዛሬው ዕለት በጉዳዩ ከመከረ በኋላ ቻንስለር እንጌላ ሜርክልም ዕቅዳቸውን ለም ቤት አብራርተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የበርሊኑ ካቢኔ", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 10, "end": 18}], "person": [{"text": "እንጌላ ሜርክልም", "start": 39, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ዕቅዱ በዚሁ በያዝነው ወር በሕግ ይጸናል ተብሎ የሚጠበቅ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በያዝነው ወር", "start": 8, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "መንግሥት በውድቀት አፋፍ ላይ የሚገኙ ኩባንያዎችን ለማዳንም ማቀዱ አልቀረም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአንዳንድ የኤኮኖሚ ጠበብት ግምት ይሁንና ዕቅዱ ገቢር ቢሆን ሁኔታውን የማሻሻል ተጽዕኖው ከሚቀጥለው ዓ ም ቀድሞ የሚከሰት አይደለም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሚቀጥለው ዓ ም ቀድሞ", "start": 57, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "በኢንዲስትሪ ልማት የበለጸጉት መንግሥታት አመለካከትና ፍላጎት በአውሮፓው ሕብረት ውስጥ እንደሚታየው ሁሉ በአሜሪካም የተለየ አይደለም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአውሮፓው ሕብረት", "start": 39, "end": 50}], "location": [{"text": "በአሜሪካም", "start": 66, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ተመራጩ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በሚቀጥለው ሣምንት ሥልጣናቸውን በይፋ ሲረከቡ ግዙፍ የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅዳቸውን ገቢር ማድረግ ይጀምራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ባራክ ኦባማ", "start": 12, "end": 19}], "date": [{"text": "በሚቀጥለው ሣምንት", "start": 20, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ችግሩን ለመወጣት ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ በጀት ለማፍሰስ ያቅዳሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዕቅዳቸው ታዲያ ከሁሉም በላይ በአገራቸው የሥራ ቦታዎችን በመፍጠርና የሕዝቡን የፍጆት አቅም በማጠናከር የአሜሪካን ኤኮኖሚ ከገባበት አዘቅት ማውጣት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካን", "start": 65, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ብርቱ ፈተና የተደቀነበትን ብሄራዊ ኤኮኖሚ መልሶ የማጠናከሩ ጥረት በመሠረቱ በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ባልከፋ", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአሜሪካም", "start": 48, "end": 54}, {"text": "በአውሮፓ", "start": 58, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ ይህን መሰሉ ዕቅድ የራስን ኤኮኖሚ በማደስ ብቻ ሣይወሰን የመራጭን ድምጽ ለማረጋገጥም የተሰላ እንደሆን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ከሆነ ብሄራዊው የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅድ እዚህም ሆነ እዚያ በታዳጊው ዓለም ሕዝብ ትከሻ የሚራመድ እንዳይሆን የሚሰጉት ታዛቢዎች ብዙዎች ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ዕቅዱ ዓለምአቀፍ እንዲሆን የሚሹት የጀርመኑን ግብረ ሰናይ ድርጅት የቴር ዴስ ሆምስን ሥራ አስኪያጅ ፔተር ሙከን የመሳሰሉት ተቺዎች ጥቂቶች አይደሉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመኑን", "start": 28, "end": 34}], "organization": [{"text": "የቴር ዴስ ሆምስን", "start": 48, "end": 59}], "person": [{"text": "ፔተር ሙከን", "start": 69, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "እንደርሳቸው አባባል ዓለምአቀፉ የኤኮኖሚ ቀውስ ይበልጡን የሚጎዳው ታዳጊዎቹን አገሮች ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እና እነዚህ ሃገራት የውጭ ንግዳቸው በኢንዱስትሪው ዓለም ፍላጎት መቀነስ ስለሚነካ ችግር ላይ ይወድቃሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ከሁሉም በኢንዱስትሪ ልማት የበለጸጉ አገሮች የሚፈለገው ሌላ ዕርምጃ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተሰኘው ዓለምአቀፍ ጸረ ድህነት የተግባር ዘመቻ አመራር ዓባል ሢልቪያ ቦረንና መሰሎቻቸው ሁኔታውን ሞራላዊነት የጎደለው አድርገው ነው የሚመለከቱት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሢልቪያ ቦረንና", "start": 40, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "በወቅቱ እስከ ሚሊያርድ የአሜሪካ ዶላር አራት ትሪሊዮን መሆኑ ነው ባንኮችንና የፊናንሱን ስርዓት ለማዳን እያፈሰስን መሆኑን ግልጽ ማድረግ ያስፈልጋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የዚህ ግዙፍ ገንዘብ አንድ ወይም ሁለት በመቶዋ እንኳ የድሃ ድሃ በሆኑት አገሮች ቁጥር ስፍር የሌለውን ሕይወት ለማትረፍ በቻለች ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እና የፊናንሱን ስርዓት ለማረጋጋት በአንዴ ሰፊ የግብር ገንዘብ ማውጣት እያቻልን ለድሆቹ መርጃ መጥፋቱ ሊያምኑት ያስቸግራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የበለጸገው ዓለም የኤኮኖሚ ዕድገት ጥቅም ታች ላሉት እንዳልደረሰ ያለፉት ዓመታት ልምድ አሳይተዋል ባይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ያለፉት ዓመታት", "start": 41, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በወቅቱ የፊናንስ ቀውስ የተነሣ ዋነኞቹ የችግሩ ሰለቦች በአብዛኛው ቁዋሚ ሥራ የሌላቸው እዚህም እዚያም እያሉ ለመኖር የሚጥሩት የድሃ ድሃዎቹ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደተለመደው የልማት ዕርዳታው ከሁሉም በላይ ለለጋሾቹ ሃገራት ኢንዱስትሪዎች ገበዮችን ከመክፈት ቅድመ ግዴታ ጋር የተሳሰረ እንደሚሆን ጥርጥር የለውም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታዳጊዎቹ አገሮች በ ዓ ም ነዳጅ ዘይት ወደ አገር ለማስገባት ሚሊያርድ ዶላር መክፈል ነበረባቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓ ም", "start": 13, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "ራሳቸው ዋና አምራች ካልሆኑ በስተቀር ምግብ ለማስገባትም ከፍተኛ ዋጋ ነው የሚከፍሉት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አሁን ደግሞ በአሜሪካና በሌሎች ቦታዎች በተከሰተው የኤኮኖሚ ቀውስ የተነሣ የውጩን ንግድ ሊገፉበት አልቻሉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአሜሪካና", "start": 8, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ስኬት እንዲገኝ ከተፈለገ ዓለም ከብሄራዊ ክልሉ ባሻገር አርቆ ማተኮር መቻል ይኖርበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የታፈነዉ የተቃዉሞና እንቅስቃሴዋ የተቋረጠዉ ጎንደር ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች ተቃዉሞ ሰልፍ መጠራቱን ማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ይጠቁማሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጎንደር", "start": 28, "end": 32}, {"text": "በአማራ ክልል", "start": 53, "end": 61}], "date": [{"text": "ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ", "start": 33, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ በእንዲህ እንዳለ በጎንደር ከተማ ከትናንት ጀምሮ እንቅስቃሴዉ እንደቀዘቀዘ ኅብረተሰቡ ከቤቱ እንደማይወጣ መጓጓዣም እንደሌለ እየተነገረ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጎንደር ከተማ", "start": 14, "end": 23}], "date": [{"text": "ከትናንት ጀምሮ", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "አባቶቻችን ጥለዉ ያለፉትን የታሪክ አሻራ እኛ ልጆቻቸዉ በሞያችን እናስተላፍ ብለን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የአምቦ ከተማ ነዋሪ እንዳሉት የከተማዋን ወጣቶች በቁጣ ለተቃውሞ እንዲወጡ ያስገደዳቸው ከውይይቱ በመገፋታቸው ነው ይላሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአምቦ ከተማ", "start": 22, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ውይይቱ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ውይይት ላይ እንድንካፈል አልተደረገም ያሉት የከተማዋ ወጣቶች ደግሞ ዛሬ ተቃውሞአቸውን ማሰማታቸውን የዓይን እማኞች ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 47, "end": 49}], "organization": [{"text": "ለዶቼቬለ", "start": 77, "end": 82}]}}, "schema": []} {"input": "ውይይቱ እየተካሄደ ባለበት ተመሳሳይ ወቅት ደግሞ በአምቦ ዋና አውራ ጎዳና ላይ የተሰባሰቡ ወጣቶች ተቃውሟቸውን በግልጽ ሲያሰሙ ተደምጠዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአምቦ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ቄሮ ለምን አልተሳተፈም የሚል ጥያቄ ነበር አስቀድመው ሲጠይቁ የነበረው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ተቃውሞ ላይ ቁጥራቸው ከአስር ሺ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ወጥተዋል ብዬ እገምታለሁ እኔ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባንኮች ምግብ ቤቶች ሁሉ ዝግ ናቸው ባለው ሁኔታ ኣብይ ሊያስተዳድረን አይችልም የኦሮሞ ልጆችን ጥያቄ መመለስ አይችልም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኣብይ", "start": 31, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ያኔ ሀገር ቤት የለም ውጭ ይቀመጣል ዛሬ ደግሞ ምን ሊሆን ነው የመጣብን በማለት ነው የወጣነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 23, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላኛው በተቃውሞው ሰልፍ ላይ የነበረ እና ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገው ወጣት እንዳለው ደግሞ ለተቃውሞ የወጣነው ነጻነታችንን ፍለጋ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኮሎኔል መንግስቱንና ፍትህ ኤሜርሶን ማናንጋግዋ አዲሱ መሪ ሆነው ስልጣን መያዛቸው በዚምባብዌ ዜጎች ብቻ ሳይሆን በሌሎች አፍሪቃውያንም ዘንድ ብሩሕ ተስፋ አሳድሯል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መንግስቱንና ፍትህ ኤሜርሶን ማናንጋግዋ", "start": 5, "end": 29}], "location": [{"text": "በዚምባብዌ", "start": 52, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ምናንጋግዋ የኤኮኖሚዉንና ማህበራዊ ችግር እንደሚያበቁና ወንጀለኞችንም ወደ ፍትህ እንደሚያቀርቡ ቃል መግባታቸው ይታወሳል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ምናንጋግዋ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ዓመት በፊት የቀድሞዉ የዝምባቡዌ ፕሪስዳንት ሮቤርት ሙጋቤ ለኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የፖለቲካ ተገን መስጠታቸዉ ይታወሳል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ዓመት በፊት", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "የዝምባቡዌ", "start": 16, "end": 22}], "person": [{"text": "ሮቤርት ሙጋቤ", "start": 30, "end": 38}, {"text": "መንግስቱ ኃይለማርያም", "start": 45, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "የአምነስት ኢንቴርናሽናል ዘገባ እንደሚጠቁመው ኮሎኔል መንግስቱ ዓመት ስልጣን በቆዩበት ወቅት በተለይም በቀይ ሽብር ዘመን ወደ ግማሽ ሚሊዮን ሰዎች ተገድለዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአምነስት ኢንቴርናሽናል", "start": 0, "end": 15}], "person": [{"text": "መንግስቱ", "start": 34, "end": 39}], "date": [{"text": "ዓመት", "start": 40, "end": 43}, {"text": "በቀይ ሽብር ዘመን", "start": 65, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ጎርጎረሳዊያኑ በ ዓ ም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድቤት ኮሎኔል መንግስቱ በሌሉበት የሞት ቅጣት በይኖባቸዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ጎርጎረሳዊያኑ በ ዓ ም", "start": 4, "end": 18}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድቤት", "start": 19, "end": 36}], "person": [{"text": "መንግስቱ", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የዚምባብዌ ባለሥልጣናት መንግስቱን አሳልፈው ይሰጣሉ ብሎ መጠበቅ በጣም የማይመስል ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "መንግስቱን", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ሰዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ራሳቸውን መከላከል አለባቸው ስሉም አክሎበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ መንግስት ራሱ እንዳለፈዉ መንግስት አምባገነን እና ጨቋኝ እየሆነ መጥቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "የዝምባቡዌ የመገናኛ ብዙሃን አዉታሮች የምናንጋግዋ መንግስት መንግስቱን ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ እቅድ እንደለለዉ ሰሙኑን ዘግበው ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዝምባቡዌ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 48, "end": 53}], "person": [{"text": "መንግስቱን", "start": 38, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም አንድ የጀርመን ዜና አገልግሎት ዛሬ እንደዘገበው አዲሱ መንግሥት ኮሎኔል መንግሥቱን ለኢትዮጵያ አሳልፎ እንደማይሰጥ አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 8, "end": 13}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 57, "end": 63}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 24, "end": 26}], "person": [{"text": "መንግሥቱን", "start": 50, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "የአደጋውን ሰለባዎች የሚያዘክሩ የተለያዩ ዝግጅቶች ከትናንት በስተያ እሁድ ጀምሮ በተለያዩ ስፍራዎች እየተካሄዱ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከትናንት በስተያ እሁድ ጀምሮ", "start": 32, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬም በአደጋው ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ስፍራ በመገኘት ሙት ዓመቱን አስበዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬም", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ሙት ዓመቱን", "start": 58, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበኩል በአብራሪዎች ክበብ ቅጥር ግቢ ውስጥ ማምሻውን የመታሰቢያ ሥርዓት እያካሄደ ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ዝግጅቱ ይጀመራል ከተባለው ሰዓት ዘግይቶ ሊጀመር አካባቢ በስፍራው የሚገኘውን ዘጋቢያችንን ሰሎሞን ሙጬን ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት አነጋግሬዋለሁ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሰዓት", "start": 17, "end": 20}], "person": [{"text": "ሰሎሞን ሙጬን", "start": 57, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "ግን በተቃራኒዉ ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ፍፃሜ ጀምሮ የአሜሪካኖች ወዳጅ ሸሪክ አጋርነታቸዉ የደደረዉ የበርሊን ፓሪስ የሮም ስጳኝ ፖለቲከኞች በዋሽግተኖች መሰለላቸዉ ተጋለጠበት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ፍፃሜ ጀምሮ", "start": 10, "end": 34}], "location": [{"text": "የበርሊን ፓሪስ የሮም ስጳኝ", "start": 65, "end": 82}, {"text": "በዋሽግተኖች", "start": 90, "end": 97}]}}, "schema": []} {"input": "ደግሞ በተቃራኒዉ ዋሽግተን ብራስልሶች በጋራ ሶሪያ ላይ የመዘዙትን ሰይፍ ካፎቱ የዶሉበት የግብፅ የዴሞክራሲ ጭላንጭል በመፈንቅለ መንግሥት በዜጎቿ ደም አጥንት የተመረገበት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶሪያ", "start": 28, "end": 31}, {"text": "የግብፅ", "start": 56, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ባሜሪካኖች የተሾሙት አሜሪካኖችን ለዓመታት በታማኝነት ያገለገሉት ሐሚድ ካርዛይ የዋሽግተኖችን ትዕዛዝ እንቢኝ ያሉበት ዓመትም ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለዓመታት", "start": 21, "end": 26}, {"text": "ዓመትም", "start": 74, "end": 78}], "person": [{"text": "ሐሚድ ካርዛይ", "start": 41, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የተለያዩ ከተሞችን ያሸበረዉ ተከታታይ የቦምብ ጥቃት ሰባ ስምንት ሰዎች ገደለ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቡሽና ብሌር ያዘመቱት ጦር ባግዳድን ማንደድ የጀመረበት አስረኛ ዓመትን ስትነድ የኖረችዉ ኢራቅ በቦምብ እየነደደች ተቀበለችዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቡሽና ብሌር", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "ባግዳድን", "start": 17, "end": 22}, {"text": "ኢራቅ", "start": 56, "end": 59}], "date": [{"text": "አስረኛ ዓመትን", "start": 35, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "በሽብር እልቂት የጀመረችዉን ዓመት በእልቂት ሽብር ሸኝታ ሌላ ዓመት ልትቀበል ለሌላ እልቂት ሽብር ተሞሽራ ትጠብቃለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመት", "start": 18, "end": 21}, {"text": "ዓመት", "start": 39, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "አፍቃኒስታንም አስራ ሁለት ዓመት እንደኖረችበት ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን በዉጊያ በዜጎችዋ እልቂት በዘመተባት ጦር አባላት ግድያ ተቀብላ ነዉ የሸኘችዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍቃኒስታንም", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "አስራ ሁለት ዓመት", "start": 9, "end": 20}, {"text": "ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን", "start": 30, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "እና ወደ ረዳቶቻቸዉ ዞር ብለዉ አሜሪካኖች ያሰሯቸዉ ዜጎቼ ያሉበትን ሁኔታ አጣሩሉኝ አሉ አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአሜሪካ ጦር ባሰራቸዉ ዜጎቼ ላይ የፈፀመዉን ግፍ እናወግዛለን አሉ ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ገዳዮች ለሚሏቸዉ ሲታዘዙ አስራ ሁለት ዓመት ያስቆጠሩት ካርዛይ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አስራ ሁለት ዓመት", "start": 20, "end": 31}], "person": [{"text": "ካርዛይ", "start": 39, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "አሜሪካኖች አብዛኛ ጦራቸዉን ካስወጡ በሕዋላ አፍቃኒስታን ሥለሚቆየዉ ጦሯቸዉ ተልዕኮ ያረቀቁትን ስምምነት አልፈርምም አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍቃኒስታን", "start": 28, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የድፍረታቸዉ ድፍረት ቴሕራን ድረስ ሔደዉ ከአሜሪካኖች ቀንደኛ ጠላት ከኢራን ጋር የሠላምና የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቴሕራን", "start": 13, "end": 17}, {"text": "ከኢራን", "start": 43, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ከምድር በታች በተከለችዉ የኑክሌር ፋብሪካ ዩራንየም ማንጠር መጀመሯን አስታወቀች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢራን በተደረገዉ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለዘብተኛ የሚባሉት ፖለቲከኛ ሐሰን ሩሐኒ አሸነፉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢራን", "start": 0, "end": 3}], "person": [{"text": "ሐሰን ሩሐኒ", "start": 41, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በኢራን ላይ የተጣለዉን ማዕቀብ ለማስወገድና ለመፍታት ሁለት ጉዳዮችን እንወስዳለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢራን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የመጀመሪያዉ ሥለ ኑክሌር መርሐ ግብራችን ግልፅ ጎዳናን መከተል ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና የኢራን የኑክሌር መርሐ ግብር የዓለም ሕግን የጠበቀ መሆኑን ለዓለም ይበልጥ በግልፅ ለማሳየት ዝግጁ ነን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢራን", "start": 5, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "በኢራንና በሌሎች ሐገራት መካካል ያለዉ መተማመን አደጋ በገጠመዉ ሥፍራ ሁሉ መተማመንኑን ለማዳበር እንጥራለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢራንና", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "በኔ እምነት በኢራን ላይ የተጣለዉን ማዕቀብ ማስወገድ የሚቻለዉ በዓለም ሕግ መሠረት ግልፅንነትንና መተማመን በማዳበር ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢራን", "start": 8, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "የአዮቶላሕ ሆሚንዋ ታላቅ ሰይጣን እና የጆር ቡሽዋ የሰይጣን ዛቢያ መሪዎች ለየጥቅማቸዉ መከበር የጎበዝ መዉጪያ ዉን እኩል አዉቀዉታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የአዮቶላሕ ሆሚንዋ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "የጆር ቡሽዋ", "start": 24, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ካላሰለሰ ድርድር በኋላ በጋራ የድርጊት መርሐ ግብር ላይ ዛሬ ከስምምነት ደረስን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 36, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ቴሕራንና ዋሽግተኖች በሰላሳ አራት አመታት ለመጀመሪያ ጊዜ አግባቢ ሥምምነት ተፈራረሙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቴሕራንና", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "በሰላሳ አራት አመታት", "start": 13, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ስምምነቱን ከፈረሙት አንዱ የዩናይትድ ስቴትሱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ ስምምነቱ ከማንም በላይ የእስራኤልን የደሕንነት ሥጋት እንደሚያስወግድ እርግጠኛ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትሱ", "start": 17, "end": 28}, {"text": "የእስራኤልን", "start": 63, "end": 70}], "person": [{"text": "ጆን ኬሪ", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕ የመጀመሪያዉ እርምጃ የኢራን መርሐ ግብርን አሁን ካለበት ወደ ኋላ እንደሚመልሰዉ በአፅንኦት መናገር እፈልጋለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢራን", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕ ስምምነት ባይደረግ ኖሮ የማይኖረዉን የማብላላት ማቋረጫ ጊዜ ያሰፋዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚንስትሯ ቤንያሚን ኔታንያሁ ታላቁን ስምምነት ታላቅ ስሕተት አሉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤንያሚን ኔታንያሁ", "start": 11, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ከዓለም እጅግ አደገኛዉን የጦር መሳሪያ ለመታጠቅ ታላቅ እርምጃ አድርጓልና ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ሐያላን እራሳቸዉ ያስፀደቁትን የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤትን ዉሳኔ ተቃርነዉ ኢራን ዩራኒየም ማንጠሯን እንድትቀጥል ለመጀመሪያ ጊዜ ተስማሙ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤትን", "start": 24, "end": 41}], "location": [{"text": "ኢራን", "start": 52, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "የትልቂቱ ሐገር ልዩ ወዳጅ ተቃዉሞ ለፕሬዳት ኦባማ በግል ለመስተዳድራቸዉ በጥቅል ታላቅ ቅሬታን ነበር የፈጠረዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦባማ", "start": 28, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ኦባማ ለልዩ ወዳጅነቱ ክብር ብለዉ የሰላም ዉል መብጠልጠሉን አልፈቀዱም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦባማ", "start": 5, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ጠንካራ ቃላትና ፉከራ ፖለቲካን ለማራመድ ቀላሉ ነገር ይሆን ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቃለ መሐላዉ ሥርዓት መጠን ሰብሰብ ቀዝ ቀዝ ያለ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እስከ ሰሜን ኮሪያ እንደታየዉ ጦረኝነታቸዉን በሰላም አራማጅነታቸዉ ለማካካስ አንድ ሁለት ያሉበት ዘመን ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሰሜን ኮሪያ", "start": 4, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "በሳልስቱ እስራኤል ዉስጥ በተደረገዉ አጠቃላይ ምርጫ አክራሪዉ የጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔትንያሁ ፓርቲ ሊኩድ አሸነፈ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሳልስቱ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "እስራኤል ዉስጥ", "start": 6, "end": 15}], "person": [{"text": "ቤንያሚን ኔትንያሁ", "start": 51, "end": 62}], "organization": [{"text": "ሊኩድ", "start": 67, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "ደቡብ ኮሪያዎች ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን የተቀበሉት አለምን ባስደደመዉ በድምፃዊ ፓርክ ጄ ሳንግ አዲስ ሙዚቃ ዳንኪራ እየረገጡ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን", "start": 10, "end": 26}], "person": [{"text": "ፓርክ ጄ ሳንግ", "start": 52, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ወጣት በገፍ ሊያጅባቸዉ ሲታደም ግን ሶሎች ከፒዮንግዮንግን የሚንቆረቆርላቸዉን የጦርነት ቀረርቶ ለማዳመት ተገደዱ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከፒዮንግዮንግን", "start": 32, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ጥርያ ሃያ ሰወስት ሰሜን ኮሪያ ሰወስተኛ የኑክሌር ቦምብ እንደምትሞክር አስጠነቀቀች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ጥርያ ሃያ ሰወስት", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "ሰሜን ኮሪያ", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ለፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አዲስ ዘመነ ሥልጣን አዲስ ቀዉስ ለአዲሱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትራቸዉ ለጆን ኬሪ የመጀመሪያዉ ፈተና ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ባራክ ኦባማ", "start": 8, "end": 15}, {"text": "ለጆን ኬሪ", "start": 57, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "ከቶኪዮ ከኒዮርክ ብራስልስ ዉግዘት ማስጠንቀቂያዉ ቢጎርፍም የሰላሳ ዓመቱ ወጣት መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከቁብ አልቆጠሩትም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከቶኪዮ ከኒዮርክ ብራስልስ", "start": 0, "end": 16}], "date": [{"text": "የሰላሳ ዓመቱ", "start": 37, "end": 45}], "person": [{"text": "ኪም ጆንግ ኡን", "start": 53, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ኪም ጆንግ ኡን ግን ደም ሳያፈሱ ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን መሰናበት አልፈቀዱም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኪም ጆንግ ኡን", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን", "start": 21, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቱ ኪም ምክትላቸዉንና አማቻቸዉን ዦዉግ ሶንግ ቴን ለኮሪያ ልሳነ ምድር ቆሌ ጭዳ አደረጉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኪም", "start": 4, "end": 6}, {"text": "ዦዉግ ሶንግ ቴን", "start": 23, "end": 33}], "location": [{"text": "ለኮሪያ", "start": 34, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ደቡባዊ ብራዚል ዉስጥ አንድ የዳንካሪ ቤትን ያጋየ እሳት ሁለት መቶ ሰላሳ ሰዎችን ገደለ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ደቡባዊ ብራዚል", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "እስራኤል ካንዴም ሁለቴ ሶሪያን መደብደቧ አማፂያን ደማስቆን አሌፖን ዳራዕ ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "እስራኤል", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ሶሪያን", "start": 15, "end": 19}, {"text": "ደማስቆን አሌፖን ዳራዕ", "start": 32, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ሐማ ሆምስን ወዘተ ማሸበራቸዉ የተማረኩ ወታደሮችን ማረድ መተልተላቸዉ ለዋሽግተን ብራስልስ ለሪያድ ዶሐ አንካራ ገዢዎች የሚወገዝ ወንጀል አልነበረም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሐማ ሆምስን", "start": 0, "end": 7}, {"text": "ለዋሽግተን ብራስልስ ለሪያድ ዶሐ አንካራ", "start": 44, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የብሪታንያ ምክር ቤት የጠቅላይ ሚንስትር ዴቪድ የካሜሩንን የዉጊያ ዕቅድ ዉድቅ ሲያደርገዉ ፥", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የብሪታንያ ምክር ቤት", "start": 0, "end": 13}], "person": [{"text": "ዴቪድ የካሜሩንን", "start": 26, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማም ከኢራን በፊት ሶሪያ ላይ የጎበዝ መዉጪያ ያፈላልጉ ያዙ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ባራክ ኦባማም", "start": 7, "end": 15}], "location": [{"text": "ከኢራን", "start": 16, "end": 20}, {"text": "ሶሪያ", "start": 25, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በሌላ በኩል የደማስቆ ገዢዎች ኬሚካዊ ጦር መሳሪያቸዉን እንዲያስረክቡ በመገፋፋታቸዉ አስፈሪዉ ጦርነት ሳይቀጣጠል ከሰመ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የደማስቆ", "start": 8, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ኦባማም የሶሪያ ኬሚካዊ ጦር መሳሪያ የሚወድምበት ጊዜ እንዲገደብ ከመጠየቅ ጋር ከጦርነት ተገላገሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦባማም", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "የሶሪያ", "start": 5, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ቻይና እና ሩሲያ ለተጫወቱት ገንቢ ሚና ምስጋና ይግባዉና ሶሪያን ለመዉጋት የሚቀርብ ምክንያት አይኖርም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቻይና", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ሩሲያ", "start": 7, "end": 10}, {"text": "ሶሪያን", "start": 36, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ግብፅ የሠላሳ ዘመን አምባገነን ገዢዋ በሕዝባዊ አመፅ የተወገዱበትን ሁለተኛ ዓመት ባከበረች ማግስት ሐገር ጎብኚዎች ሞቱባት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ግብፅ", "start": 0, "end": 3}], "date": [{"text": "የሠላሳ ዘመን", "start": 4, "end": 12}, {"text": "ሁለተኛ ዓመት", "start": 43, "end": 51}]}}, "schema": []} {"input": "የካቲት ሃያ ስድስት በተንሳፋፊ የላስቲክ ፊኛ ይጓዙ የነበሩ ሐገር ጎብኚዎች ፊኛቸዉ አየር ላይ ነዶ ሞቱ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የካቲት ሃያ ስድስት", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "አደጋዉ ፕሬዝዳት መሐመድ ሙርሲን የሚቃወሙ ግብፆችን ከሠልፍ ተቃዉሟቸዉ አላናጠባቸዉም ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መሐመድ ሙርሲን", "start": 11, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ሞቅ ቀዝቀዝ የሚለዉን ተቃዉሞ አድፍጠዉ ሲጠባበቁ የነበሩት ጄኔራል አብዱል ፈታሕ አል ሲሲ የልባቸዉን አደረሱ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብዱል ፈታሕ አል ሲሲ", "start": 42, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "መፈንቅለ መንግሥቱን የተቃወመዉን ሰልፈኛ የጄኔራል አል ሲሲ ጦር ከሰማይ በሔሊኮብተር ፥", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አል ሲሲ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የሰላሳ ዘመኑ ወታደራዊ መሪ ሆስኒ ሙባራክ ወደ በቁም እረኝነት እንዲጠበቁ ከወሕኒ ቤት ተፈቱ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የሰላሳ ዘመኑ", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባራክ", "start": 18, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት አስራ ስድስተኛ ሥልጣን ለቀቁ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን", "start": 0, "end": 20}], "person": [{"text": "ቤኔዲክት አስራ ስድስተኛ", "start": 34, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ቤኔዲክት አስራ ስድስተኛ ሥልጣን ሲለቁ በቤተ ክርስቲያኒቱ የስድስት መቶ ዓመት ታሪክ የመጀሪያዉ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤኔዲክት", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "የስድስት መቶ ዓመት", "start": 37, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "መጋቢት ላይ የመጀመሪያዉ ደቡብ አሜሪካዊ ቄስ የርዕሠ ሊቃነ ጳጳስነቱን ሥልጣን ያዙ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "መጋቢት", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በተለይ ፕሬዝዳት ጆርጅ ደቡሊዉ ቡሽ እንደ ሰይጣን በመቁጠር የቆሙበትን ሥፍራ ድኝ ድኝ ይሸታል በሚል ተረባቸዉ እዉቅናን አትርፈዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጆርጅ ደቡሊዉ ቡሽ", "start": 11, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "በወሩ የቀድሞዋ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ባሮነስ ማርጋሬት ታቸር ተከተሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በወሩ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "የብሪታንያ", "start": 10, "end": 16}], "person": [{"text": "ባሮነስ ማርጋሬት ታቸር", "start": 28, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "ወግ አጥባቂዋ ፖለቲከኛ የመጀመሪያዋ የብሪታኒያ ሴት ጠቅላይ ሚንስትር ግን አወዛጋቢ ፖለቲከኛ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብሪታኒያ", "start": 23, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ባንግላዴሽ ዉስጥ አንድ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሕንፃ ተንዶ አንድ ሺሕ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ሠራተኞችን ፈጀ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ባንግላዴሽ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "የሃያ ዘጠኝ ዓመቱ የዩናይትድ ስቴትስ ሰላይ ሐገሩን ከድቶ ሆንግ ኮንግ መግባቱ ተነገረ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የሃያ ዘጠኝ ዓመቱ", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 12, "end": 23}, {"text": "ሆንግ ኮንግ", "start": 37, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "በሆንግ ኮንግ አድርጎ ሞስኮ የገባዉ ስኖደን የትልቂቱ ሐገር የስለላ ቅሌትን ይዘረግፈዉ ገባ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሆንግ ኮንግ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "ሞስኮ", "start": 14, "end": 17}], "person": [{"text": "ስኖደን", "start": 23, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ዩናይትድ ስቴትስ የቅርብ ወዳጅዋን የጀርመን መራሒተ መንግሥት የአንጌላ ሜርክልን የስልክ ንግግር ሳይቀር የመጠለፏ ቅሌት የዓለም መሪዋን ሐገር ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "የጀርመን", "start": 22, "end": 27}], "person": [{"text": "የአንጌላ ሜርክልን", "start": 39, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለም ሕዝብ ዘንድ እንዳቀለላት ዓለም ሌላ ጉድ ግን አሳዛኝ ጉድ ከወደ ላምፔዱዛ ኢጣሊያ ሰማ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ላምፔዱዛ ኢጣሊያ", "start": 46, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "በአብዛኛዉ የኤርትራ ስደተኞችን ያሳፈረች አንዲት ጀልባ ሰጥማ ከሰወስት መቶ በላይ ስደተኞች አለቁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኤርትራ", "start": 7, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "በነዳጅ ዘይት የበለፀገችዉ ሳዑዲ አረቢያ ሕገ ወጥ የዉጪ ስደተኞችን ወደየሐገራቸዉ ማጋዝ ጀመረች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሳዑዲ አረቢያ", "start": 17, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "እና እስራኤል ፍልስጤሞሽ ለሰባ ዘመናት ያሕል እንደኖሩበት ድርድር እያሉ እንደተጋደሉ ፥", "output": {"entities": {"location": [{"text": "እስራኤል ፍልስጤሞሽ", "start": 3, "end": 15}], "date": [{"text": "ለሰባ ዘመናት", "start": 16, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ብራዚል ኳስ እንዳለች ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስት አዲዮስ አሚጎስ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ብራዚል", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የኢራን እና ስዑዲ ዓረቢያ ውዝግብ በሞት መቅጣቷ የፈጠረው ቁጣ ነገሩን እንዳጦዘው ተገልጧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢራን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ስዑዲ ዓረቢያ", "start": 8, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "የሼሕ ኒምር አል ኒምር በስዑዲ ዓረቢያ በሞት መቀጣት የኢራንን ሕዝብ አስቆጥቶ አደባባይ እንዳስወጣው ይታወሳል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኒምር አል ኒምር", "start": 4, "end": 14}], "location": [{"text": "በስዑዲ ዓረቢያ", "start": 15, "end": 24}, {"text": "የኢራንን", "start": 34, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ብቻ አይደለም ሕዝቡ በመዲናዪቱ ቴሕራን የሚገኘው የስዑዲ አረቢያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢን በእሳት መለኮሱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱ እንዲቋረጥ ሰበብ ተደርጎ ይወሰዳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቴሕራን", "start": 23, "end": 27}, {"text": "የስዑዲ አረቢያ", "start": 34, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "በእርግጥ በስዑዲ ዓረቢያ እና ኢራን መካከል በአካባቢው ተሰሚነትን ለማግኘት የሚደረግ ፉክክር ቢኖርም ማለት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በስዑዲ ዓረቢያ", "start": 6, "end": 15}, {"text": "ኢራን", "start": 19, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "የኢራን እና ስዑዲ ዓረቢያ ውጥረትን በተመለከተ የጂዳ ተባባሪ ዘጋቢያችን ነቢዩ ሲራክን በሥልክ አነጋግሬዋለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢራን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ስዑዲ ዓረቢያ", "start": 8, "end": 16}, {"text": "የጂዳ", "start": 30, "end": 33}], "person": [{"text": "ነቢዩ ሲራክን", "start": 46, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት መቋረጥን ተከትሎ የሌሎች ሃገራት ውሳኔ ምን እንደሚመስል በመተንተን ይጀምራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመቶ እናቶች በጤና ተቋማት ይገላገላሉ ኢትዮጵያ ውስጥ የጤናማ እናትነት ወር በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲታሰብ ዓመታት እንዳስቆጠረ ተገልጿል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 30}], "date": [{"text": "የጤናማ እናትነት ወር", "start": 35, "end": 48}, {"text": "ዓመታት", "start": 67, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "አባል ሀገራቱ በዚሁ ጥያቄ ላይ አንድ አቋም መያዝ ሳይችሉ ነው የቀሩት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የራሱ የኪምበርሊ ሂደት አባል መንግስታት የጠበብት ኮሚሽን ፡ የዚምባብዌ አባልነት ለስድስት ወራት እንዲቋረጥ ሀሳብ አቅርቦ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 4, "end": 14}], "location": [{"text": "የዚምባብዌ", "start": 39, "end": 45}], "date": [{"text": "ለስድስት ወራት", "start": 52, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ፡ ይኸው ሀሳቡ ግን በስብሰባው ተካፋዮች ዘንድ ተቀባይነትን ሳያገኝ የቀረበት ድርጊት ታዛቢዎችን እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን አብዝቶ አስቆጥቶዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዚምባብዌ ከሂደቱ አባልነት ለጊዜው ብትገለል ኖሮ በዓለም ገበያም ላይ የአልማዝ ምርትዋን መሸጥ ባልቻለች ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዚምባብዌ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚምባብዌ የማዕድን አካባቢዎች በዚህ በተያዘው ዓመት እጅግ አሳሳቢ የሆኑ ዘገባዎች ተገኝተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከዚምባብዌ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "በተያዘው ዓመት", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "በብዙ መቶ የሚገመቱ ሰዎች በፕሬዚደንት ሙጋቤ ጸጥታ አስከባሪዎች ሳይገደሉ አልቀሩም ነው የሚባለው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሙጋቤ", "start": 25, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ለኛ ዚምባብዌን ከአባልነት ለማግለል የሚያስችል ሁነኛ ምክንያት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዚምባብዌን", "start": 6, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ፡ ብዙዎቹ የኪምበርሊ ሂደት ተወካዮች ከዚህ የተለየ አቋም ነው የያዙት ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 12, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "የአስተናጋጅዋ ሀገር ናሚቢያ ኬኔዲ ሀሙሴንያ የኪምበርሊ ሂደት ለዚምባብዌ ፖለቲካዊ ችግር ተጠያቂ እንዳልሆነ አስረድተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ናሚቢያ", "start": 13, "end": 17}, {"text": "ለዚምባብዌ", "start": 39, "end": 45}], "person": [{"text": "ኬኔዲ ሀሙሴንያ", "start": 18, "end": 27}], "organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 28, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የኪምበርሊ ሂደት የሰብዓዊ መብትን የማስከበር ዓላማ ይዞ የተነሳ መድረክ አይደለም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ለዚህ የቆሙ ለምሳሌ ፡ የተመድ ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤትን የመሳሰሉ ሌሎች ድርጅቶች አሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተመድ", "start": 15, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ያማጽያን ቡድኖች አንድን በህጋዊ መንገድ የተመረጠ መንግስትን ከስልጣን ለማውረድ የሚጠቀሙበት አልማዝ ማለት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብዙዎች አሁን የሚሉት አልማዝ ግን ለንዲህ ዓይነቱ ውዝግብ አገልግሎት የሚሰጥ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቮልፍ ክርስትያን ፔይስ ይህን የ መከራከሪያ ሀሳብ አርኪ ሆኖ አላገኙትም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቮልፍ ክርስትያን ፔይስ", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "በርስበርስ ጦርነት እና በሌሎች ውዝግቦች መካከል ልዩነት ለማድረግ የሚሞከርበት ሁኔታ ትርጉም አልባ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እርግጥ ነው የደም አልማዝ የሚለው ቃል ትርጉም ግልጽ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህም ቢሆን ግን ፡ አሁን በዚምባብዌ ይፈጸማል የሚባለው የኃይል ተግባር ደረጃ ሲታይ አንድ ርምጃ መውሰዱ ተገቢ ይሆናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዚምባብዌ", "start": 17, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ ከቦትስዋና በስተቀር ሁሉም የዚምባብዌ ጎረቤት ሀገሮች ሀራሬ በሚገኘው መንግስት አንጻር ጠንካራ ርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ አለመሆናቸው ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከቦትስዋና", "start": 4, "end": 10}, {"text": "የዚምባብዌ", "start": 21, "end": 27}, {"text": "ሀራሬ", "start": 38, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "የኪምበርሊ ሂደት ተወካዮች በናሚቢያው ስብሰባቸው ከዚምባብዌ ጎን መመልከት የነበረባቸው ሌሎች ተጨማሪ ችግሮችም ነበሩ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "በናሚቢያው", "start": 17, "end": 23}, {"text": "ከዚምባብዌ", "start": 31, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የኪምበርሊ ሂደት አባላት የአልማዙ ሽያጭ ገቢ ለርስበርሱ ጦርነት ማካሄጃ ሳይውል እንዳልቀረ አስረድተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊ ሂደት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚያን ጊዜ ወዲህ የኮት ዲቯር የአልማዝ ምርት አልቀነሰም አልማዙ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ከሀገር እንዲወጡ ይደረጋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኮት ዲቯር", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ለውዝግቦች የመፍትሄ ሀሳቦችን የሚያቀርበው ድርጅት ባልደረባ ፔይስ በኪምበርሊ ሂደት ዙርያ ሁለትዮሽ የሆነ አመልካከት ነው ያተረፉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፔይስ", "start": 38, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለም ገበያ ላይ የሚሸጠው በህገ ወጥ መንገድ የሚወጣው አልማዝ መጠን ንዑስ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መጠኑ እአአ በዘጠነኛዎቹ ዓመታት ከነበረው ጋር ሲነጻጸር በርግጥ ቀንሶዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እአአ በዘጠነኛዎቹ ዓመታት", "start": 4, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "በርካታ ውዝግቦች ጥሩ ፍጻሜ አግኝተዋል ግን በኪምበርሊ ሂደት የተነሳ አይደለም ምክንያቱም ፡ ይህ የተቋቋመው እአአ በ ዓም ነውና ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በኪምበርሊ", "start": 28, "end": 34}], "date": [{"text": "እአአ በ ዓም", "start": 69, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ አንዳንዴ ከፖለቲካ ጋር ፡ አንዳንዴም ከኤኮኖሚያዊ ጥቅም ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህም የመሻሻል ሂደት ሊያስገኝ ይችል ይሆናል የሚባል ውሳኔ ተቀባይነት እንዳያገኝ ሊያግድ ይችላል ማለት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚህ በተጨማሪም የተላለፉ ውሳኔዎችን በትክክል መቆጣጠር የሚቻልበት አውታር መተከል ይኖርበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዘንድሮው የኪምበርሊ አባል ሀገሮች ተወካዮች ስብሰባ ሂደቱ በትክክል የሚሰራ የመቆጣጠሪያ አካል ለመሆን ገና ብዙ እንደሚቀረው የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ያምናናሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዘንድሮው", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "የኪምበርሊ", "start": 7, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ፡ የኪምበርሊን ሂደት ለማሻሻል በወቅቱ የተደረገው ጥረት የተጠበቀውን ውጤት ሳያስገኝ ነው የቀረው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኪምበርሊን ሂደት", "start": 8, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "የበረሃ አንበጣን የመከላከል ጥረት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መግለጫ ፓርቲው ከዚህ ቀደም ከሚያወጣቸው መግለጫዎች የተለየ ነገር ይዞ አልመጣም የሚሉ አሉ ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢህአዴግ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "አሳሳቢው የማዕድን ዘርፍ አካሄድ የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ልማት ታሪክ እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ይነገርለታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች እንደሚሉት አጭር ጊዜ ያለው ከመሆኑም ባሻገር በትክክልም ሀገሪቱ ካላት ገጸ በረከት ይልቅ ተጠቃሚ መሆን እንዳልቻለች ነው የሚወሱት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወርቅን በተመለከተ በ አካባቢ ወደ ከወጪ ንግድ አኳያ ከቡና ንግድ ቀጥሎ ሚሊዮን ዶላር ይገኝ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለፈው ዓመት ይሄ ወርዶ ወርዶ ወደ ሚሊዮን ዶላር ነው የሆነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሁ ከቀጠለ ከወርቅ የምናገኘው የውጭ ምንዛሬ ከጊዜ በኋላ ይኖራል ብሎ መገመት ያስቸግራል ሲሉ ዶ ር ይናገር የሁኔታውን አሳሳቢነት ጠቁመው ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ይናገር", "start": 65, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የብሔራዊ ባንክ ገዢው ማዕድናትን ወደ ውጭ ሀገር ይልኩ የነበሩ ኩባንያዎች ችግር እንደገጠማቸውም በሪፖርታቸው አንስተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የብሔራዊ ባንክ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ትላልቅ ኩባንያዎች የተዘጉ ለገንደቢ የመሳሰሉትን በተመለከተ የየራሳቸው ምክንያት አላቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለገንደቢ", "start": 17, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ኩባንያዎች ያሉባቸውን ችግሮች በዝርዝር መፈተሽ ማየት ሰፊ ውይይት እና መግባባት ላይ መድረስ ያስፈልጋል ብለዋል ዶ ር ይናገር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ይናገር", "start": 80, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "ለመሆኑ የሀገሪቱ የማዕድን ዘርፍ ልማት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከማጠናከር አንጻር ምን ፋይዳ ያለው ነው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሰለሞን ሙጬ ያዘጋጀው የኢኮኖሚው ዓለም መሰናዷችን ለእነዚህ ጥያቄዎች ምላሾችን ይዟል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰለሞን ሙጬ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ከስልጣን የተወገዱትና በስደት ሳዉዲ አረብያ የሚገኙት የቀድሞ የቱኒዝያ መሪ ዜን አብዲን ቤን አሊ ታመዉ ሆስፒታል መግባታቸዉ ተሰማ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሳዉዲ አረብያ", "start": 19, "end": 27}, {"text": "የቱኒዝያ", "start": 39, "end": 44}], "person": [{"text": "ዜን አብዲን ቤን አሊ", "start": 48, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ከፍተኛ የሆነ ስቃይ ደርሶብናል አቶ አግባው ሰጠኝ ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አግባው ሰጠኝ", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ እንዳሉት ግን የሟቾች ቁጥር እስከ ይደርሳል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንኤል በቀለ", "start": 16, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ለአንድ አመት ገደማ ጋብ ብሎ የነበረው ግጭት እና ኹከት ምግብ ቤቶች ሻይ ቤቶች እና ፋብሪካዎች ጭምር የጥቃት ሰለባ ሆነዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለአንድ አመት ገደማ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ከረቡዕ እስከ አርብ ለዘለቀው ኹከት እና ለጠፋው የሰው ህይወት ተጠያቂው ማነው", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከረቡዕ እስከ አርብ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ምኒስትሩ የሰጡት ማብራሪያ መንግሥታቸው አሊያም በመንግሥታቸው ውስጥ ያሉ ሹማምንት ኃላፊነት ስለመውሰዳቸው ያለው ነገር የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሒቃን መቃቃር እየተነሳ ሕዝብ እና አገር የሚያምሰው ልዩነት እናትን ልጅ አሳጥቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ልጅን አባት ነጥቋል በርካቶችን አንገት አስደፍቷል እንዲያም ሆኖ ልሒቃኑ በድርድር እና በውይይት መፍትሔ ለመሻት ተዘጋጅው እንደሁ የተሰማ ነገር የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይኸ የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውስ የበርካቶችን ሕይወት ከመቅጠፍ ባሻገር ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ዳፋ አስከትሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለፈው እሁድ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ የገምሹ በየነ የግንባታ ኩባንያ ንብረት የሆኑ ተሽከርካሪዎች እና ቡልደዘሮች በእሳት ጋይተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው እሁድ", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ", "start": 9, "end": 37}], "organization": [{"text": "የገምሹ በየነ የግንባታ ኩባንያ", "start": 38, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ አመንሲሳ ዳባ በግንባታ ኩባንያው ተቀጥረው ከአራት አመታት በላይ በመሐልሜዳ አካባቢ ሰርተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አመንሲሳ ዳባ", "start": 3, "end": 11}], "date": [{"text": "ከአራት አመታት በላይ", "start": 30, "end": 43}], "location": [{"text": "በመሐልሜዳ አካባቢ", "start": 44, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በዕለቱ እርሳቸው ከሚሰሩባቸው ማሽኖች በተጨማሪ ያከራይዋት የነበረች የግል ተሽከርካሪያቸው ጭምር ተቃጥሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አመንሲሳ", "start": 3, "end": 8}], "date": [{"text": "በዕለቱ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በተቃጠለው ቦታ ቢያንስ እስከ የሚደርሱ ሰራተኞች ነበሩ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አመንሲሳ", "start": 3, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ከዕለተ እሁዱ ክስተት በኋላ አካባቢውን ለቀው ለመውጣት ተከልክለው እንደነበር አቶ አመንሲሳም እና አቶ እንዳልካቸው ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዕለተ እሁዱ", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "አመንሲሳም", "start": 52, "end": 58}, {"text": "እንዳልካቸው", "start": 65, "end": 72}], "organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬለ", "start": 73, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "የኩባንያው ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ ከ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት በቃጠሎው ጉዳት እንደደረሰበት ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገምሹ በየነ", "start": 15, "end": 22}], "organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬለ", "start": 62, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "በመሐልሜዳ በተፈጸመው ጉዳይ ላይ የአማራ ክልል እስካሁን በይፋ ማብራሪያ አልሰጠም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመሐልሜዳ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "የአማራ ክልል", "start": 21, "end": 29}], "date": [{"text": "እስካሁን", "start": 30, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ህብረት የስደተኞች ጉዳይ ድርድር ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 10, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "በሙስሊም ሃገራት ተቃውሞና ውግዘት ባለፈው ሳምንት ቤንጋዚ ሊቢያ ውስጥ የአሜሪካ አምባሰደርና አሜሪካውያን ረዳቶቻቸው ከተገደሉ ወዲህ ያህል ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 22, "end": 31}], "location": [{"text": "ቤንጋዚ ሊቢያ", "start": 32, "end": 40}, {"text": "የአሜሪካ", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ከዚህ አንፃር ዓለም አቀፉ የግጭትና የቀዉስ ተንታኝ ቡድን የህብረቱን ዉይይት እንዴት ይመለከተዋል", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአስተዳደሩ ይፋ የተደረገው ውሳኔ እውንነትም ያጠራጠራቸው አልጠፉም ቆይ ግን ፡ የምር ሞተርሳይክሎች ተከለከሉ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብላ ትጠይቃለች ሙኒት መስፍን አበበ ያዳን ካኑማ ከሰኔ በኋላ ይከለከላሉ አሁን ግን እየተለማመዱት ነው ወይ እያሟሟቁ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሙኒት መስፍን አበበ", "start": 10, "end": 22}], "date": [{"text": "ከሰኔ በኋላ", "start": 31, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የሚል ምላሽ ሲሰጥ ዳዊት ፍቃዱ ደግሞ እንኳን ሞተር ቦይንግ አውሮፕላንም ተከልክሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳዊት ፍቃዱ", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ አስናቀ ሸዋአሳየ ደግሞ አረ ሞተር ባይክ አያስፈልግም ግሩም ሥራ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አስናቀ ሸዋአሳየ", "start": 3, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "አሉ ሚኪራ ሞርካታም ሕይወትም ማትረፍ ነው በየቀኑ እየሞቱ አይደም እንዴ ሞተረኞቹ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሚኪራ ሞርካታም", "start": 3, "end": 12}], "date": [{"text": "በየቀኑ", "start": 27, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ዘካሪያስ ኪሩብ ደግሞ እንዲህ አሉ ምንም ነገር ስንወስን ጥቅም እና ጉዳት አለው ዋናው ግን የቱ ነው አመዛኙ ሚለው ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዘካሪያስ ኪሩብ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "እውነት ነው በአግባቡ ሚሠሩ አሉ ግን ለጥቂቶች ተብሎ ሚሊየን ህዝብ በሞተር መሰቃየቱ ነው ሚሻለው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሞተር ካለው ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ በዝቶዋል በተለይም አደጋው ወጣት እየጨረሰ ነው ስለዚህም ውሳኔው ትክክል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሞተር ባይስክል ከመጪው ሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ በአዲስ አበባ ላይ መታገድን በአዎንታዊነት የደገፉት እንዳሉ ሁሉ የተቃወሙም አልጠፉም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከመጪው ሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ", "start": 11, "end": 28}], "location": [{"text": "በአዲስ አበባ", "start": 29, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ውስን ወንጀለኛን መቆጣጠር ባለመቻል ብዙሃን ለፍቶ አዳሪን ማሸማቀቅ ተገቢ አይመስለኝም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ማሙሽ አከለው በበኩላቸው እንዲህ ብለዋል ይሄ ነገር በጣም አደጋ አለው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማሙሽ አከለው", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "በትንሹ ከ ሺህ በላይ የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎች ይሄንን ሥራዬ ብሎ የዕለት ጉርሱን የሚያገኝ እና ልጆቹንም የሚያስተምር አለ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሌላው ነገር ከቀበሌ ተበርዶ የገዛ አለ ሴቶች እህቶቻችን አረብ ሀገር ሠርተው የገዙ አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አረብ ሀገር", "start": 36, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ቁድወቲ ሙሀመድ በበኩላቸው የማይመስል ወሬ ሌብነትን ለማጥፋት ሳይሆን ሌብነትን ማደራጀት መሆኑ መታወቅ አለበት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቁድወቲ ሙሀመድ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ብር የቀን ገቢ አለኝ ይህ ገቢ ሲቀርብኝ ገብቼ የምተኛ ይመስልሀል", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይብላኝ ለሚያወሩት እነ ታከለ ብቻ ተውት ውስጡ ሌላ ዕቅድ አለ ጠርጥር ጠርጥር ጠርጥር አሁንም ጠርጥር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታከለ", "start": 15, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "መቅደስ ታደሰ በበኩላቸው በአግባቡ የሚተዳደሩበት ሞልተዋል ግን በምን ይለዩ ወዳጄ የሕጋዊዎቹንም ሞተር ተከራይተው እኮ ነው መውጫ መግቢያ የሚያሳጡን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መቅደስ ታደሰ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "በትዊተር አስተያየታቸውን ካስነበቡት መካከል ደግሞ አጥናፍ ብርሃኔ ደግሞ በሞተረኛ ላክልኝ ሕይወት ያቀል ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በትዊተር", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አጥናፍ ብርሃኔ", "start": 32, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ሲል በፍቃዱ ዘሃይሉ ደግሞ የአዲስ አበባ አስተዳደር ቀውሱን ከመጥፎ ወደ ክፉ እየለወጠው ይሆን", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በፍቃዱ ዘሃይሉ", "start": 3, "end": 12}], "location": [{"text": "የአዲስ አበባ", "start": 17, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ሞተር ባይስልክን ማገዱ በርካታ ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩት ሰዎችን ሥራአጥ ማድረግ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ደግሞ ምናልባት ለወንጀል እና ለተቃውሞዎች አስተዋፅኦ ሊኖረው ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ካምፓላ ዩጋንዳ ውስጥ ሺህ ቦዳ ቦዳ የሚሏቸው የሞተር ሳይክሎች ትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ካምፓላ ዩጋንዳ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ሥራአጥ ለሚበዛባት አፍሪቃ የሥራ ዕድል ሆኖ ሳለ ክልከላው የአስተዳደሩ ደካማነት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 12, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ አመንክዮም የሚጎዳ እንቅስቃሴን ለመግታት ሁሉንም ነገር ማገድ ሊመጣ ነው ማለት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኤሊያም መሠረት በፌስቡክ የሰጠው አስተያየት ደግሞ እንዲህ ይነበባል የታይላንድ ሞተረኞች", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤሊያም መሠረት", "start": 0, "end": 9}], "organization": [{"text": "በፌስቡክ", "start": 10, "end": 15}], "location": [{"text": "የታይላንድ", "start": 43, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "በታይላንድ ሞተረኞች እንዲህ ጎላ ተደርጎ የተፃፈ ልዩ የመለያ ቁጥር ይሰጣቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በታይላንድ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ከዛ ውጪ በከተሞች ይህን መለያ ሳያደርግ ቢዝነስ መስራት ይከለከላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሞተር የሚፈፀም ወንጀል ያስቸገራቸው ሌሎች ሀገራት ያስፈፀሙት ሌላው አማራጭ ደግሞ ሞተረኞች ሰው እንዳይጭኑ መከልከል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያው በአንድ ሰው ብቻም ወንጀል ሊፈፀም ይችላል ይህ ግን ተደራጅተው ድርጊቱን የሚፈፅሙትን ለመቀነስ ያግዛል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሳምንቱ መጀመሪያ ያረፈው የ ዓመቱ ደራሲ በብዕር ስሙ ይጽፍ እንደነበር የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች በዚሁ በማኅበራዊ መገናኛው ለቀብሩም ሲጠራሩ ታይቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሳምንቱ መጀመሪያ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "የ ዓመቱ", "start": 17, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ስትል ፍሬው አበበ ደግሞ ደራሲ ሕሩይ ሚናስ አውግቸው ተረፈ ዜና ዕረፍት አሳዝኖኛል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፍሬው አበበ", "start": 4, "end": 11}, {"text": "ሕሩይ ሚናስ አውግቸው ተረፈ", "start": 20, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ነገርግን ሥራውን ጠልቶት እርግፍ አድርጎ በመተው ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ ሜዳ ላይ የመጽሐፍ ችርቻሮ ንግድ ላይ መገኘቱ በወቅቱ ብዙዎቻችንን አስገርሞን ነበር ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ", "start": 31, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የማንበብ ፍላጎቴን ካሳደጉት ወዳጆቼ መካከል አውግቸው ተብሎ በብዕር ስም የሚጠራው ወዳጄ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አውግቸው", "start": 28, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "አንድም ቀን በብር እጦት ማንበብ እንዳላቆም የረዳኝ መልካም ሰው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያንገት ጌጡ ከምትለው የአጫጭር ልቦለዶች መድብል ውስጥ የተካተቱትን ያንገት ጌጡ የገና ስጦታ እና እቃ ቤት ጠባቂው ን አብዝቼ እወዳቸዋለሁ ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የገና", "start": 51, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ኦኦኦኦ ኢትዮጵያ ዛሬ አንድ የጥበብ ባለውለታዋን ሰው አጥታለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 5, "end": 10}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 11, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ዮናስ መስፍን ወይ አዲስ አበባ የተሰኘውን መጽሐፉን የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ አንብቤው ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዮናስ መስፍን", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "እያስመዘገብኩ ነው የሚለው ድርሰቱም ወደ ራዲዮ ድራማ ተቀይሮ በግሩም አተዋወን በጋሽ ፍቃዱ ተክለማርያም ቀርቦ እንደነበር አስታውሳለሁ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፍቃዱ ተክለማርያም", "start": 54, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "ጌዲኦ ጀባቲም ይች ሀገር ትልልቅ ሰዎቿን እየሸኘች ነው ማነው የነገ ሰው", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌዲኦ ጀባቲም", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላው በዚህ ሳምንት የብዙዎች ጥያቄ የሆነው ደግሞ አቶ ለማ መገርሣ የት ገቡ", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ሳምንት", "start": 4, "end": 12}], "person": [{"text": "ለማ መገርሣ", "start": 35, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "በአደባባይ ከታዩ ሰነበቱ በሚል ጥቂት የማይባሉ ወገኖች ፎቷቸውን በመለጠፍ አረ የትናቸው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አላዲን አላዊ ሲዲቂ በፌስቡክ ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አላዲን አላዊ ሲዲቂ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ስለ ድርጅቱ ፓርቲው አያገባንም እንድያገባንም አይፈልጉም የሳቸው ጉዳይ ግን ያሳስበናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብለዋል ታሬ ቶክቻው ፀጋዬም ዜጎች የዚህ አይነት ጥያቄ ሲያነሱ መልስ መስጠት ተገቢ ነው ብዬ አምናለሁ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ታሬ ቶክቻው ፀጋዬም", "start": 5, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያ ወላጅ አልባ የሆኑት ህፃናት ከመላው ህዝብ ቁጥር አምስት በመቶ ያህል ይሆናሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ ቄለም ወለጋ ዞን የዶምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መሆናቸው የተገለጸ ተማሪዎች መታገታቸው እየተነገረ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ቄለም ወለጋ ዞን", "start": 30, "end": 40}], "organization": [{"text": "የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ", "start": 6, "end": 19}, {"text": "የዶምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ", "start": 41, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ዩኒቨርሲቲው መረጃው እንደደረሰው እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፀጥታ እና የትምህርት ዘርፍ አካላት ማሳወቁን ለዶቼ ቬለ ገልጿል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለዶቼ ቬለ", "start": 67, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርም ጉዳዩን እየተከታተልኩ ነው ብሏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርም", "start": 0, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ከታገቱት አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎች ናቸው ታገቱ የተባለው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቁጥር በውል የታወቀ አይመስልም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ", "start": 35, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ቁጥራቸውን በርከት ያደረገው ወገን ታግተዋል ከሚላቸው ተማሪዎች አብዛኛው ደግሞ ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ያመለክታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጉዳዩን ለማጣራት ያነጋገርናቸው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ ድርጊቱ የተፈፀመው በዩኒቨርሲቲው አካባቢ ባለመሆኑ መረጃው እንደማንኛውም ወገን እንደደረሳቸው ነው የገለፁልን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ", "start": 20, "end": 33}], "person": [{"text": "ለታ ተስፋዬ", "start": 46, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "እሳቸው እንደሚሉት በዩኒቨርሲቲው በተፈጠረ አለመረጋጋት ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ጉዟቸውን በጋምቤላ መስመር ያደረጉ ተማሪዎች አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 44, "end": 51}, {"text": "በጋምቤላ", "start": 63, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማሩን ሂደት ያደናቀፈ የተደጋገመ ረብሻ ተከስቶ እንደነበር ባለፈው ሳምንትም ተመሳሳይ ችግር እንደነበርም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሳምንትም", "start": 54, "end": 64}]}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ከተማሪዎቹ ጋር በመነጋገር ትምህርት ለመጀመር ከስምምነት መደረሱንም አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለእገታ ተዳርገዋል የሚለው መረጃ እንደደረሰው ያመለከተው እና ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሚገኝ የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ", "start": 0, "end": 13}, {"text": "የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር", "start": 85, "end": 111}]}}, "schema": []} {"input": "ፌስቡክን ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያዋሉ ወጣቶች ፌስ ቡክን የመሳሰሉ ማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሰዎችን በማቀራረብና ፈጣን መረጃ በመለዋወጥ ረገድ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ፌስቡክን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ፌስ ቡክን", "start": 30, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ዉስጥም ማሕበራዊ መገኛ ዘዴዎች የሚያስከትሉት ጠብና መለያየት እየተስፋፋ የመጣ ይመስላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክና ናኦል ጌታቸው በሃያዎቹ መጀመሪያ የሚገኙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ ኛ ዓመት ተማሪዎች ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገላውዴዎስ ብሩክና ናኦል ጌታቸው", "start": 4, "end": 24}], "organization": [{"text": "የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ", "start": 42, "end": 57}], "date": [{"text": "የ ኛ ዓመት", "start": 58, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክ የጋዜጠኝነትና የኮሚኒኬሽን ወጣት ናኦል ደግሞ የፈረንሳይኛ ሥነ ፅሁፍ ተማሪዎች ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገላውዴዎስ ብሩክ", "start": 4, "end": 14}, {"text": "ናኦል", "start": 36, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹ በተለያዩ የትምህርት ክፍልና የትምህርት መስክ ላይ ቢሆኑም የሚጋሩት ተመሳሳይ ዓላማና ፍላጎት አላቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እናም በዩኒቨርስቲዉ በሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ መሳተፍ ያዘወትራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹ በተገናኙ ቁጥር የሚወያዩባቸዉ እና የሚከነክናቸዉ በርካታ ችግሮች ነበሩ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እናም አውጥተው አውርደው የወጣትነትና የተማሪነት አቅማቸው የሚፈቅደውን ለማድረግ ወሰኑ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዩኒቨርሲቲዉ የ ኛ ዓመት ተማሪ ከሆነዉ ጓደኛቸው ሙአዝ ጀማል ጋር በመሆንም በችግሩ ላይ ጥናት ለማድረግ ተስማሙ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ኛ ዓመት", "start": 9, "end": 16}], "person": [{"text": "ሙአዝ ጀማል", "start": 32, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ጓደኛሞቹ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና በአንዳንድ የመንግስት ተቋማት መጠይቆችን በመበተን ባሳሰቧቸዉ መረጃዎች ላይም መለስተኛ ጥናት አደረጉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዩንቨርሲቲ ተማሪ ሆኖ እያለ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ሆኖ እያለ ለምንድነው ወጣቱ በተለያዩ ልዩነቶች የሚጋጨዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሌላ ዩኒቨርስቲ ነው የሚኮረጆው መመረቂያ ጽሑፍን ጨምሮ አሳይመንት ተማሪው አይሰራም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደምታየው አብዛኛው ጊዜ ለዚህ ነገር ተጠቂ የሚሆኑት ተማሪዎች ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጥናቱ ውጤት መሰረትም በወጣቶች መካከል ተቀራርቦ መነጋገር እና መወያየት ለችግሩ መፍትሄ ይሆናል የሚል ሀሳብ ያዙ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህንን ሃሳባቸዉንም በዩኒቨርሲቲዉ ለሚቀርቧቸዉ ጓደኞቻቸዉ እና ዓላማቸዉን ይደግፋሉ ላሏቸዉ ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ አባላት አቀረቡ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዉይይቱ ማብቂያ ስድስት ኪሎ ኢንቴሌክቿል ሶሳይቲ በሚል ስም የበጎ አድራጎት ክበብ መሰረቱ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ስድስት ኪሎ ኢንቴሌክቿል ሶሳይቲ", "start": 11, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹ እንሰራዋለን ላሉት የበጎ አድራጎት ስራ ድጋፍ ለማሰባሰብ በመጀመሪያ የመረጡትም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በተለይም ፌስቡክን ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ፌስቡክን", "start": 79, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም በርካታ ዓላማቸዉን የሚደግፉ ሰዎች ማፍራታቸዉን ወጣት ገላዉዲዮስ ይገልፃል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገላዉዲዮስ", "start": 39, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ያገኟቸዉን የዓላማ ተጋሪዎቻቸዉን በመያዝም የመጀመሪያ የበጎ አድራጎት ስራቸዉን ጀመሩት የ ተከታታይ ቀናት ዘመቻዎችን በማድረግ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ተከታታይ ቀናት", "start": 79, "end": 90}]}}, "schema": []} {"input": "እነ ገላውዲዩስ ከአንድ ዓመት በፊት ሶስቱ ሆነዉ የመሰረቱት ክበብ አሁን በርካታ ደጋፊዎችና በየሁለት ሳምንቱ እየተገናኙ የሚመክሩ ቋሚ አባላት አሉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገላውዲዩስ", "start": 3, "end": 9}], "date": [{"text": "ከአንድ ዓመት በፊት", "start": 10, "end": 22}, {"text": "በየሁለት ሳምንቱ", "start": 58, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "አባላቱ በዩኒቨርሲቲዉ በትምህርት ላይ ያሉና ገሚሶቹ ደግሞ ተመርቀዉ በስራ ላይ ተሰማርተዉ የሚገኙ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቤዛዊት ከ ዓመት በፊት ነበር በሳይኮሎጂ የትምህርት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪዋን የያዘችዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤዛዊት", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ከ ዓመት በፊት", "start": 5, "end": 14}], "organization": [{"text": "ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ", "start": 37, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ላለፉት ሶስት ዓመታትም በአንድ መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅት ዉስጥ በማህበራዊ አገልግሎት ሰራተኝነትና በሥነ ልቡና አማካሪነት ተቀጥራ እየሰራች ትገኛለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ላለፉት ሶስት ዓመታትም", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ቤዛዊት የክበቡን ዓላማ በመደገፍ አባል የሆነችዉ ከ ወር በፊት ሲሆን አባላቱን የተዋወቀቻቸዉም በፌስ ቡክ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤዛዊት", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ከ ወር በፊት", "start": 31, "end": 39}], "organization": [{"text": "በፌስ ቡክ", "start": 60, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹ ለበጎ አድራጎት ስራዎቻቸዉ ጫማ በመጥረግ የሥነ ፅሁፍ ምሽቶችን በማዘጋጀት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፎችን በመቀበል ይሰራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እዛ ላይ ያሉ ቃላቶች ናቸው ችግር እየፈተጠሩ ያሉት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እና አብዛኛው ሰው ትንታኔ ይሰጣል ለነገሩ ክብደት ሰጥቶ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚያ ነው ወደ መሬት ወርዶ ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ብዙ ቦታዎች እና ከተማዎች እየተበጠበጡ ያሉት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ካለች በኋላ ወጣቱን ይህንን ለመለወጥና ለማስተካከል እንችላለን የሚል እምነት አለኝ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በእነዚህ ዉይይቶች ፌስ ቡክ ላይ ያለዉ ገፅታ ከነባራዊዉ ሁኔታ የተለዬ መሆኑን ተገንዝበናል ይላል ወጣት ናኦል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ፌስ ቡክ", "start": 12, "end": 17}], "person": [{"text": "ናኦል", "start": 66, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የክበቡ አባላት በአዳራሽ ከሚያዘጋጁት ዉይይት በተጨማሪ ዘረኝነትን የሚቃወም ፍቅርና ሰላምን የሚሰብኩ ቃላትን በመጠቀምና በተናጠል ሰዎችን በማነጋጋርም የጎዳና ላይ ቅስቀሳዎችንም ያደርጋሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዚህ አይነቱ ቅስቀሳ በኢትዮጵያ ብዙ የተለመደ ባይሆንም ከማህበረሰቡ ያገኙት ምላሽ ግን በጣም ጥሩ እንደነበር ወጣት ገላዉዲዎስ ያብራራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 14, "end": 20}], "person": [{"text": "ገላዉዲዎስ", "start": 74, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ወጣት ገላዉዲዮስ እምነት እስካሁን ለወጣቶች መፍትሄ የሚፈልጉት ትልልቆቹ በመሆናቸዉ ወጣቱ የመፍትሄ አካል አልነበረም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገላዉዲዮስ", "start": 8, "end": 14}], "date": [{"text": "እስካሁን", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ወጣቶች በሚያመቻቸዉ መንገድ በመሰባሰብና በመወያየት የሀገሪቱን ችግር በመፍታት ሂደት ሊሳተፉ ይገባልም ይላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶች በያሉበት በጣም ብዙ ችግር ያለበት አገር ስለሆንን ትንሽ ነገር ማድረግ እንኳ በጣም የ ሶሉሽን አካል እንደ መሆን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከክፉ ስራ ጋር አላለመተባበር ራሱ ትልቅ የ ሶሉሽን አካል መሆን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹ በግል በመሰረቱት ክበብ በትርፍ ጊዜያቸዉ የሚንቀሳቀሱ በመሆኑ የሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአቅምም በጊዜም የተወሰነ በመሆኑ የፈለጉትን ያህል አለመስራታቸዉን ይገልፃሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም በቀጣይ በተሻሻለዉ የሲቪክ ማህበራት እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች አዋጅ መሰረት ክበቡን ህጋዊ ሰዉነት ለማሰጠት አቅደዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህም በቦታና በጊዜ እንዲሁም በአቅም ሳይወሰኑ ሀገራቸዉን በበጎ ፈቃድ ለማገልገል እንደዚሁም ሰፊ ስራ ለመስራት እንደሚያስችላቸው ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ በ ኛዉ የተመድ ጉባኤ የኢትዮጵያ ተሳትፎና የሕዳሴዉ ግድብ ኢትዮጵያ በ ኛው የተመድ ጉባዔ በከፍተኛ ባለሥልጣናት ደረጃ እንደምትሳተፍ ተገለጸ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 20, "end": 26}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 26}], "organization": [{"text": "የተመድ", "start": 11, "end": 15}, {"text": "የተመድ", "start": 54, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ በተመድ ኛ ጉባዔ በከፍተኛ ደረጃ ትሳተፋለች ኢትዮጵያ በ ኛው የተመድ ጉባዔ በከፍተኛ ባለሥልጣናት ደረጃ እንደምትሳተፍ ተገለጸ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 34, "end": 39}], "organization": [{"text": "በተመድ", "start": 6, "end": 10}, {"text": "የተመድ", "start": 45, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "አገሪቱን የሚያስተዳድረው ወታደራዊ ምክር ቤት ሥልጣኑን ለሲቪል መንግሥት እንዲያስረክብ የሚሹት የአገሪቱ ተቃዋሚዎች መከፋፈል ቀውሱ እንዲህ በቀላል መፍትሔ ለምግኘቱ አጠራጣሪ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሱዳን የቀድሞ ፕሬዝዳን ኦማር ሐሰን አል በሽር ከስልጣን ገለል ቢሉም ይመሩት የነበረው ሥርዓት አሁንም እንዳለ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦማር ሐሰን አል በሽር", "start": 16, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች የአፍሪካ ኅብረት እና ኢትዮጵያን ጨምሮ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በየራሳቸው መንገድ ለሱዳን ፖለቲካዊ ቀውስ መፍትሔ እያፈላለጉ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች", "start": 0, "end": 17}, {"text": "ኢትዮጵያን", "start": 32, "end": 38}], "organization": [{"text": "የአፍሪካ ኅብረት", "start": 18, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በሱዳን የሚኖር የኃይል አሰላለፍ ለውጥ በኢትዮጵያ እና የምስራቅ አፍሪካ አገራት ላይ ምን አይነት ተፅዕኖ ያሳድራል", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሱዳን", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 31}, {"text": "የምስራቅ አፍሪካ አገራት", "start": 35, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በዛሬው የማኅደረ ዜና መሰናዶ ገበያው ንጉሴ የሚመለከተው ጉዳይ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ኮሮና በአውሮጳ ያሳደረው ተጽእኖ በአሜሪካ እና በአውሮጳ ተህዋሲው በአስደንጋጭ ፍጥነት እየተሰራጨ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአውሮጳ", "start": 4, "end": 9}, {"text": "በአሜሪካ", "start": 21, "end": 26}, {"text": "በአውሮጳ", "start": 30, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ዶ ር እንዳወቀ የጠፈር ሳይንስ በአዳጊ አገራት በማስፋፋት ይታወቃሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እንዳወቀ", "start": 4, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ተግባር ላይ የዋለው የማስተማሪያ ዘዴ የአንደኛ ክፍል ተማሪዎች በፊት አባጫዳ በሚል ሲማሩ የነበሩበትን የአፋን ኦሮሞን ፊደል አሁን ላአጋማ በሚል ተክቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ን በመዋዕለ ሕፃናት ተምረው ወደ አንደኛ ክፍል የገቡት ተማሪዎች በአዲሱ የማስተማሪያ ዘዴ እንደተደናገሩና ይህም ለአስተማሪዎችም ይህም ትልቅ ችግር መሆኑ ተገልጿል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ጉዳይ በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ከተሰራጨ በኋላ በሁለተ ጎራዎች የተከፈለ ከፍተኛ ክርክር ቀስቅሷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የመጀመሪያው ቡድን በትዊተር ላይ የተሰኘና የሚል ሃሽታግ በመጠቀም የፊደሉ ቅደም ተከተል እንዳይቀየር ዘመቻ አካሂደዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተባባሩት መንግስት እቅድ በሆነው የምዕተ አመቱ የልማት ግቦች ዉስጥ ድህነት ቅነሳ አንዱ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባባሩት መንግስት", "start": 0, "end": 12}], "date": [{"text": "የምዕተ አመቱ", "start": 22, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "አገሮች በ ዘዴ በመጠቀም በ ቋንቋዎች ላይ የተማሪዎች የማንበብና የመጻፍ ችሎታ መፈተሻቸውን ዶክተር ቶላ ባርሶ ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቶላ ባርሶ", "start": 63, "end": 69}], "organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬሌ", "start": 70, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ተወስደው ሺህ ተማሪዎች ላይ ጥናቱ ተደርጓል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኦሮሚያም በ ዞን ዉስጥ በ ትምህርት ቤቶች ላይ ጥናቱ ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኦሮሚያም በ ዞን", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፋን ኦሮሞ ክፍለ ትምህርት የስነ ቋንቋ መምህር የሆኑት ዶክተር ቶላማርያም ፉፋ በዝህ ጥናት ላይ መሳተፋቸዉን ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ", "start": 0, "end": 15}], "person": [{"text": "ቶላማርያም ፉፋ", "start": 58, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ዶክተር ቶላማርያም ገለጻ በቋንቋዎች ዉስጥ የትኛዉ ፊደል ተደጋግሞ እንደሚመጣ ወይም የሚለካ ፕርምያር ፕሮ የተሰኘዉን ሶፍትዌር ተጠቅመዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቶላማርያም", "start": 9, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "በዝህም መሰረት የተገኘዉ ዉጤት ለምሳሌ በአፋን ኦሮሞ ፍደል ዉስጥ ከ በላይ ተደጋግሞ መጥቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተደጋግመው በመጡት ፊደላት ላይ በመመርኮዝ ለአንደኛ ክፍል አዲስ መፅሃፍ መዘጋጀቱንም ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመጻፉም ላይ ተማሪዎች በፊት በሚመሩበት ፈንታ በ እንዲማሩ መደረጋቸዉን ዶክተር ቶላማርያም አክለውበታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቶላማርያም", "start": 51, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ይልቁንስ በፊደል ተርታ ላይ በ ኛ ደረጃ ላይ እንደተቀመጠጠቅሰዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዚህ ፕሮጄክት አባል የሆኑት የስነ ቋንቋ ባለሙያ አቶ አማኑኤል ራጋ ይህ ዘዴ አለው ያሉትን ተጽዕኖ ለዶይቼ ቬሌ እንዲህ ገልጸዋል ፥", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አማኑኤል ራጋ", "start": 35, "end": 43}], "organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬሌ", "start": 64, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ሁለተኛዉ የዚህ የአዲሱ የቁቤ አፋን ኦሮሞ ታኣማኒነት ጥያቄ ዉስጥ ነዉ ያለዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እዉነት ይህ የቁቤ ችግር ነዉ ወይ የሚል ጥያቄ ማንሳት አለብን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዛ በተረፈ የቁቤ አፋን ኦሮሞ ከኦሮሞ ቀንቋ ታሪክና ከሕዝቡ ጋር የተገናኘ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአሮሞ ማንነት በዚህ ሰዓት የሚገለጸዉ ወይም ኦሮሞነትን ለመግለጽ የቀረዉ ነገር ካለ ቀንቋዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ ይህን ከማንነት ጋር የተቆራኘ ነገር መነካካት አስፈላጊ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተማሪዎችን መጀመርያ የሚለዉን እስከ መጨረሻ ድረስ ካስተማርክ በኋላ የማንበብና መጻፍ ማስተማርያ ዘዴ ነዉ የተባለዉን ብታስከትል ኖሮ ችግር አልነበረም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከ የሚጀምረዉን ፍደል ሰዉ በመጽሀፉ ሲመልከት የቁቤ አፋን ኦሮሞ ቅደም ተከተል ተቀየረ የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሱና መከራከሩ ትክክል ነበረ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለሙያዎችን ለምን ቀየራችሁት ተብለው ሲጠየቁም በመዋለ ሕፃናት የተለመደዉን ፊደል ተምረው ስለሚመጡ የሚል መልስ ተሰጥቶ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከከተማ ዉጭ በገጠር ያለዉ አብዛኛዉ ተማሪ መዋዕለ ሕፃናት ስለሌለ የተለመደዉን ፊደል የት ተምረው ይመጣሉ ብዬ ጠይቃቸዉ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጽህፈት ቤቱ ህብረተሰቡንና አብዣኞቹን ባለሙያዎች ስለማስተማሩ ዘዴ አለማሳወቁን ዶክተር ቶላ እንደ ችግር ይቀበላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቶላ", "start": 55, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "በጥናቱ እና መጽሀፉን በማሳተም አስተዋፅዖ የነበራቸዉ ዶክተር ቶላማርያም ዶክተር ቶላ ያቀረቡትን ሃሳብ ይጋራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቶላማርያም", "start": 39, "end": 45}, {"text": "ቶላ", "start": 39, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ባላፈዉ እሁድ የክልሉ ትምህርት ጽህፈት ቤት ብሮ ባለሙያዎችን በመሰብሰብ በአንድ ወር ዉስጥ መጻሃፉ እንዲገመገም የጎደለዉ እንዲሟላ ማመወያየቱን ለመረዳት ተችለዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባላፈዉ እሁድ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "በአንድ ወር ዉስጥ", "start": 46, "end": 57}], "organization": [{"text": "የክልሉ ትምህርት ጽህፈት ቤት", "start": 9, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የስነ ቋንቋ ባለሙያዉ አቶ አማኑኤል ራጋ ትምህርት ጽህፈት ቤቱ ሊያደርግ ያቀደዉን ለዉጥ ተቀብለው ዉጤቱን ግን ቆይቶ የሚታይ ይሆናል ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አማኑኤል ራጋ", "start": 17, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ጎርጎሮሳዊው የተመሠረተው የሃገራቱ ቡድን ቦርኪናፋሶ ማሊ ሞሪታንያ ኒጀር እና ቻድን ያቅፋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እንደ ጎርጎሮሳዊው", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "ቦርኪናፋሶ ማሊ ሞሪታንያ ኒጀር", "start": 30, "end": 49}, {"text": "ቻድን", "start": 53, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "የአውሮጳ ኅብረት መቀመጫ በሆነችው ብራስልስ የሚገኘው ዘጋቢያችን ኅብረቱ ለመርሃ ግብሩ ማስፈጸሚያ ስለለገሰው እርዳታ ዘገባ ልኮልናል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአውሮጳ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "ብራስልስ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ንግድ ባንክ ሀብታሙን እንጅ ድሃውን አማራ አልፈልገውም በማለቱ በርካቶች አማራጭ ባንክ እየፈለጉ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው ሽፈራው", "start": 5, "end": 14}], "organization": [{"text": "ንግድ ባንክ", "start": 15, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ገንዘቡን ከንግድ ባንክ በማውጣት ደግሞ ይበልጥ አጋርነቱን ማሳየት አለበት ሲል በንግድ ባንክ ላይ የተነሳውን ተቃውሞ አበረታቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ከንግድ ባንክ", "start": 6, "end": 14}, {"text": "በንግድ ባንክ", "start": 50, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ጌታቸው በተቃውሞ የተቀዳደዱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መገልገያ ደብተሮች የሚያሳይ ምስል በፌስቡክ ገጹ አሰራጭቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ", "start": 18, "end": 32}, {"text": "በፌስቡክ", "start": 55, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ኪዳነማርያም ደግሞ ንግድ ባንክ ላይ የተከፈተው ዘመቻ አግባብነት የለውም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኪዳነማርያም", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "ንግድ ባንክ", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ንግድ ባንክ መስጠት ካልፈለገ ትዝብቱን ለህዝብ እንተወው የሚል ሐሳባቸውን አጋርተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ንግድ ባንክ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ የሐገሪቱ እና የኢትዮጵያውያን ሐብት ነው በማለት ዘመቻውን ነቅፈዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ", "start": 0, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "በማኅበራዊ ድረ ገፆች የተደረገው ዘመቻ ፍሬ አፍርቶ ባንኩ ሚሊዮን ብር ለመስጠት ቃል መግባቱን የሚጠቁም ደብዳቤ ተሰራጭቶ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወሬው ከተሰማ በኋላ ደጀን ምንይሉ ንግድ ባንክ ሚሊዮን ብር እያለቃቀሰ ሰጠ ነዉ ምትሉኝ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ደጀን ምንይሉ", "start": 13, "end": 21}], "organization": [{"text": "ንግድ ባንክ", "start": 22, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "በገዛ ገንዘባችንም አንደለልም ከዚህ በኋላ ለሁሉም ጉዳይ የራሳችን ምርጫዎች ይኖሩናል ሲሉ ሐሳባቸውን አጋርተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዚህ በኋላ", "start": 19, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ባንኩ ለአምቦ ስታዲየምም ሆነ ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች የሰጠው የገንዘብ ድጋፍ የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለአምቦ ስታዲየምም", "start": 4, "end": 15}, {"text": "ለአማራ ክልል", "start": 19, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ስለሆነም እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ የሚያገለግለውና የሚደግፈው ፍትሃዊና ምክንያታዊ በሆነ አግባብ በራሱ ተነሳሽነት መሆኑ ሊታወቅ ይገባል የሚል ሐሳብ ይዟል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አልሰጠም የሚለው ዘመቻ የቀሰቀሰው ፍጭት ከፍ ብሎ የተቋሙን አመራሮች የብሔር ስብጥር ወደማጠያየቅ ተሻግሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የማኅበራዊ ድረ ገፆች ተጠቃሚዎች አራማጆች እና ፖለቲከኞች ይኸንንው የብሔር ስብጥር ያሳያል ያሉትን ቁጥር እያጋሩ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቆጠራው የኢትዮጵያ መንግሥት በመጪው መጋቢት ቀን ይጀመራል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ለማራዘም ሐሳብ አቅርቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 5, "end": 11}], "date": [{"text": "በመጪው መጋቢት ቀን", "start": 18, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ዮሐንስ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ የኢትዮጵያ የሕዝብ ቆጠራ ውጤትን ሳስበው ሳስበው በጣም ያስቀኛል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዮሐንስ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ኦሮሞ እና አማራ እያንዳንዳቸው ሚሊየን ነን ማለታቸው አይቀርም ሲሉ በቀልድ ሥራው የገጠመውን ፈተና አስቀድመው ለመጠቆም ሞክረው ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የማራዘም ሐሳቡ በይፋ መቅረቡ ከመሰማቱ በፊት ማሒ የተባሉ ትዊተር ተጠቃሚ የሕዝብ እና የቤት ቆጠራውን እናራዝመው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማሒ", "start": 29, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ቆጠራውን ለማካሔድ ትክክለኛው ጊዜ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኖሌ ጃላል የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከቆጠራው አውጪኝ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኖሌ ጃላል", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 30, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ኖሌ ለመሆኑ ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን በቆጠራው እንዴት ሊያካትቷቸው አቅደዋል", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኖሌ", "start": 0, "end": 2}]}}, "schema": []} {"input": "በተለያዩ ግጭቶች የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ መኖሪያ ቀያቸው አለመመለሳቸው ቆጠራውን ለማራዘም ካስገደዱ ምክንያቶች መካከል እንደሚገኝበት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት", "start": 83, "end": 102}]}}, "schema": []} {"input": "ዐቢይ ኢትዮጵያውያን አቅማቸውን በማኅበራዊ ሚዲያ ዐውደ ውጊያ ሀገር ለማተራመስ ከመጠቀም እንዲቆጠቡ መክረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "አለሙ ማንአለብህ አንዳንድ ጊዜ ጠቅላይ ምኒስትሩ እንደ አራማጅ ይሆናሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አለሙ ማንአለብህ", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ትክክል የሚሰሩ እውቅና ሊሰጣቸው የተሳሳተ ሥራ የሚሰሩ ደግሞ በሕግ ሊጠየቁ ይገባል የሚል አስተያየታቸውን በጠቅላይ ምኒስትሩ ደብዳቤ ግርጌ አስፍረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጴጥሮስ ታደሰ በበኩላቸው ያለውን እውነት ማወቅ አለበኝ ብዬ ሙሉ ፅሁፍን አነበብኩት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጴጥሮስ ታደሰ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "እውነት አለህ በፍቅር ታምናለህ እውነቱን ለህዝብ አስረዳ ውስጣችሁ ምንድን ነው የገባው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቆፍጠን መረር ጨከን ማለት ካልቻሉ ሀገራችን እንዳይሆን እየሆነች ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሙሉ አክብሮት ጋር ቦታዎን ለሚመጥነን ጉልቤ መሪ ይልቀቁና የመኖርም የመሥራትም ዋሥትናችን ይረጋገጥ የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጃራ ፈጠነ በበኩላቸው የተከበሩ ጠቅላይ ምኒስትር የማኅበራዊ ድረ ገፆች አጠቃቀምን የሚገዛ መመሪያ ይዘጋጅ ዘንድ ያስቡበት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጃራ ፈጠነ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ፅንፈኞች ኹከት ከመፍጠራቸው በፊት ጊዜ ያለ አይመስለኝም ሲሉ ሥጋታቸውን ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በፊት ጊዜ", "start": 18, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "ጌታቸው ሳሙኤል ፈለቀ በወገናቸው እነዚህ የሀሰት ዜና የሚፈበርኩትን ለይቶ እርምጃ የማይወሰደው ለምንድ ነው", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው ሳሙኤል ፈለቀ", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ከሆነ ሶሻል ሚዲያውን ድርግም አርጎ ሰው ልቡን እስኪገዛ መዝጋት ነው ሲሉ ከጃራ ፈጠነ ጋር ተመሳሳይ ሐሳብ አንጸባርቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ከጃራ ፈጠነ", "start": 50, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ድሬደዋ አዲስ ከንቲባ ተሾመላት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት አዲስ ምክትል ከንቲባ ሾመ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ ድሬደዋ", "start": 0, "end": 10}], "organization": [{"text": "የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት", "start": 26, "end": 45}], "date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 46, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "በፊደራል መንግሥት እና በአስሰተዳደሩ የተከናወነው የፖለቲካ ሪፎርም አካል ተደርጎ የሚወሰድ ነው የዛሬው የአመራር ለውጥና ሽግሽግ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬው", "start": 61, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ሂደት በዛሬው ዕለት በምክትል ከንቲባነት አስተዳደሩን እንዲመሩ የተሾሙት አቶ መሀዲ ጌሬ እነዚህን ችግሮች ለመፍታት እንደሚሰሩ ተናግረዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 8, "end": 16}], "person": [{"text": "መሀዲ ጌሬ", "start": 53, "end": 59}]}}, "schema": []} {"input": "ምክትል ከንቲባው የወጣቶችን ችግሮችን ለመፍታት ከወጣቱ ጋር በሰለጠነ አግባብ እንሰራለን ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዕለቱ የም ቤቱ ስብሰባ በሀላፊነት የተሾሙ አካለት ሀላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን በቃለ መሀላ አረጋግጠዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዕለቱ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በአስተዳደሩ የተካሄደው የፖለቲካ ሪፎርም በሚፈለገው መልኩ ውጤት ስለማምጣቱ ቀጣዩ ጊዜ ምላሽ ይሰጣል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወባ መሰሉ ዴንጊ በሽታ በኢትዮጵያም መስፋፋት ጀምሯል በመላው ዓለም በበርካታ ሀገራት በስፋት የሚታየው የዴንጊ ትኩሳት በኢትዮጵያ እምብዛም ስሙ ሲነሳ አይሰማም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያም", "start": 15, "end": 22}, {"text": "በመላው ዓለም", "start": 34, "end": 42}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "በቅርቡ የተደረገ ጥናት ግን በሽታው በሰሜን ኢትዮጵያ ባሉት በመተማ እና ሁመራ መታየቱን አመልክቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሰሜን ኢትዮጵያ", "start": 23, "end": 33}, {"text": "በመተማ", "start": 38, "end": 42}, {"text": "ሁመራ", "start": 46, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "በአካባቢው በሽታውን እንደ ወባ የመውሰድ ችግር እንዳለ ጥናቱን በዋነኛነት ያካሄዱት የጎንደር ዩኒቨርስቲ ምሁር ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጎንደር ዩኒቨርስቲ", "start": 53, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "በርካቶችን ለአልጋ በሚዳርግባቸው በእስያ ደቡብ አሜሪካ እና ምዕራብ ፓስፊክ ባሉ ሀገራት በከፍተኛ የጤና ችግርነት ተመዝግቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በእስያ ደቡብ አሜሪካ", "start": 21, "end": 34}, {"text": "ምዕራብ ፓስፊክ", "start": 38, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "በመላው ዓለም ደግሞ በዓመት እስከ ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው እንደሚለከፉ በጉዳዩ ላይ የተደረገ አንድ ጥናት ጠቁሟል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመላው ዓለም", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "በዓመት", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "በበሽታው ተጋላጭነት ላይ የተደረገ ሌላ ጥናት ቁጥሩን ከሚሊዮን ወደ ቢሊዮን ያሻግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ ጥናቱ ከሆነ በ ሀገራት ለበሽታው የመጋለጥ አደጋ የተደቀነበት ህዝብ ቢሊዮን ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዓለም ህዝብ ግማሽ ያህሉን ሊያጠቃ ይችላል የሚባልለት ይህ በሽታ ዴንጊ ፌቨር ይባላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጎንደር ዩኒቨርስቲ በሜዲካል ማይክሮ ባዮሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት አቶ ጌታቸው ፈረደ ስለበሽታው ምንነት ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በጎንደር ዩኒቨርስቲ", "start": 0, "end": 12}], "person": [{"text": "ጌታቸው ፈረደ", "start": 52, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ትኩሳት በዋናነት ሆኖ ማንቀጥቀጥ የመገጣጠሚያ ቦታዎች ህመም ማቅለሽለሽ ይኖራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ደግሞ በወባም በሌሎችም በሽታዎች የሚታዩትን ነው እርሱም የሚያሳየው እና ብዙም በምልክት መለየት ከባድ ነው አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሦስት ዓመት በፊት በተደረገ ጥናት ይህ ቁጥር በሦስት እጥፍ ጨምሮ ተገኝቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሦስት ዓመት በፊት", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ጤና ድርጅትን የመሳሰሉ ተቋማትን እያሳሳባቸው ያለው የቁጥሩ እንዲህ በፍጥነት መመደንግ ብቻ ሳይሆን ከዚህ ቀደም በሽታው ወዳልታየባቸው ሀገራት መስፋፋቱ ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዓለም ጤና ድርጅትን", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ከዓመታት በፊት በሽታው አይደለም በኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃም ይሄን ያህል የሚወራለት አልነበረም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዓመታት በፊት", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ በአፍሪካ", "start": 21, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በሽታው በአህጉሪቱ እዚህም እዚያም ይታይ ይዟል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬ ሁለት ዓመት በቡርኪናፋሶ በተቀሰቀሰ የዴንጊ ወረርሽኝ ከአንድ ሺህ የሚልቁ ሰዎች በበሽታው ተጠቅተዋል ተብሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ ሁለት ዓመት", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "በቡርኪናፋሶ", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያም በተመሳሳይ ወቅት በድሬዳዋ እና ሶማሌ ክልል ወረርሽኞች መከሰታቸውን የናሙና ምርመራ ውጤቶች አመላክተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያም", "start": 0, "end": 7}, {"text": "በድሬዳዋ", "start": 19, "end": 24}, {"text": "ሶማሌ ክልል", "start": 28, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "እኔ እንዳየሁት ወረርሽኝ ተነስቶ በጣም ከፍተኛ ትኩሳት ያለባቸው በሽተኞችን ሪፖርት ተደረጉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሪፖርት ሲደረግ እዚያ ከድሬዳዋ ላይ ምክንያታቸው ያልታወቁ ግን ብዙ በሽተኞች ታመዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከድሬዳዋ", "start": 14, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ወባን ጨምሮ ታይፎይድ የሎው ፊቨር አይነት ብዙ በሽታዎችን መርምረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያ ነው እንግዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ሪፖርት የተደረገው ሲሉ የጥናቱን ውጤት ያስታውሳሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለመጀመሪያ ጊዜ", "start": 11, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የጎንደር ዩኒቨርስቲው መምህር በሌሎች በሽታዎችን ላይ ከባልደረቦቻቸው ጋር ጥናቶች ባደረጉባቸው የመተማ እና ሁመራ አካባቢዎችም ተመሳሳዩን አስተውለዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጎንደር ዩኒቨርስቲው", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "የመተማ", "start": 60, "end": 64}, {"text": "ሁመራ", "start": 68, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ወባም ከሌለ ከዚህ በፊት ካደረግነው ጥናት እዚያ አካባቢ በብዛት የሚገኙት እንደ ካላዛርም ከሌላቸው ከዚህ ተነስተን ምን ሊሆን ይችላል", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዚህ በፊት", "start": 8, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "የእነ አቶ ጌታቸው ጥናት ውጤት እንደሚያመለክተው በመተማ ከተመረመሩት ናሙናዎች መካከል አርባ በመቶው የዴንጊ ፊቨር ተገኝቶባቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው", "start": 7, "end": 11}], "location": [{"text": "በመተማ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ዘጠኝ አጥኚዎች የተሳተፉበት ይህ ጥናት በግንቦት ዓ ም በሳይንስ መጽሔቶች ጆርናሎች ላይ ታትሟል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በግንቦት ዓ ም", "start": 25, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "አጥኚዎቹ ጥናቱን በሚያካሂዱበት ወቅት ካስተዋሉት ነገር አንዱ ዴንጊ ፊቨር በበሽታነት እንኳ ያለመታወቁ እውነታ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አካባቢው ላይ ቃለ መጠየቅ ስናደርግ ዴንጊ ምናምን ስንል ሙያተኞቹ ጭምር ምንድነው ይሄ በሽታ ሲሉ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አካባቢው", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "እና ሙሉ ለሙሉ እንደዚህ አይነት የለም ተብሎ ነበር የሚታወቀው ሲሉ በአካባቢው የተመለከቱትን ያጋራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የእስያ እና የደቡብ አሜሪካ በሽታ ይባል የነበረው ዴንጊ ፊቨር በአፍሪካ ሊያውም በኢትዮጵያ እንዴት ሊገኝ ቻለ", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የእስያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የደቡብ አሜሪካ", "start": 8, "end": 17}, {"text": "በአፍሪካ", "start": 40, "end": 45}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 51, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "በሚል የተጠየቁት አቶ ጌታቸው ምክንያቱን በትክክል ለማወቅ ተጨማሪ ዝርዝር ጥናቶች ያስፈልጋል የሚል ምላሽ ይሰጣሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው", "start": 14, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "በሽታው በጎረቤት ሀገራት ጭምር እንደታየ የሚናገሩት ጥናት አድራጊው ምክንያቶች ሊሆኑ ይችላሉ ያሏቸውን ያስቀምጣሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአሁኑ ጊዜ ከአየር ንብረት ለውጥ እና ከከተሞች መስፋፋት ጋር ተያይዞ እንደ ወባ ትንኝ አይነት የበሽታ አምጪ ተዋህሲያን በቀላሉ እንዲራቡ ያደርጋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአሁኑ ጊዜ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ በአሁኑ ጊዜ ያው በኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞቹ እየተስፋፉ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአሁኑ ጊዜ", "start": 5, "end": 12}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 16, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "ከእነኚህ መስፋፋት ጋር ተያያዞ በቀላሉ እርጥበት ውሃ የመሳሰሉ ለወባ ትንኞች መራቢያ ምቹ ነገሮች ይፈጥራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነኚህ ዴንጊ ፊቨር የሚባለው በሽታ አምጪ ተዋህሲያን በቀላሉ እንዲራቡ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እና በዚያ በተባሉት ቦታዎች ላይም የአየር ንብረቱም ቆላማ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለወደፊቱ ደግሞ ምንድነው ምክንያቱ የሚለውን ደግሞ ቀጥለን የምናጠናው ይሆናል ይላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዴንጊ ፊቨር ላይ የሚደረገው ቀጣዩ ጥናት አሁን በመካሄድ ላይ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጌታቸው", "start": 49, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ዓመት መጨረሻ ላይ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቀው ይህ ጥናት ከዚህ ቀደም ከተደረገው ዘርዘር እና ሰፋ ያለ እንደሚሆን ይገልጻሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ዓመት መጨረሻ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ጥናቱ ከአራቱ የበሽታው አይነቶች የትኞቹ በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ለማወቅ እንደሚረዳ እና በሽታውን ለመከላከል ወደፊት ለሚደረገው ጥረት አንድ መነሻ ሊሆን እንደሚችል ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 26, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "እስከ ሞት ሊያደርስ ለሚችለው ዴንጊ ፊቨር ፍቱን መድኃኒት እስካሁን ባይገኝም ተመራማሪዎች ግን የመከላከያ ክትባት መስራታቸውን አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስካሁን", "start": 37, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "ክትባቱን ያመረተው ዓለም አቀፍ ኩባንያ መድኃኒቱ ተጠቃሚዎች ዘንድ እንዲደርስ ለገበያ ያወጣው የዛሬ ሁለት ዓመት ግድም ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ ሁለት ዓመት", "start": 59, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ጤና ድርጅትም በሽታው አዘውትሮ በሚከስትባቸው ሀገራት መድኃኒቱ ጥቅም ላይ መዋል እንደሚችል አዎንታዊ አስተያየቱን ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዓለም ጤና ድርጅትም", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "በ ሀገራት እውቅና እና ፍቃድ የተሰጠው ይህ ክትባት ከዘጠኝ እስከ ዓመት ላሉ ሰዎች የሚሰጥ እንደሆነ ተገልጿል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዘጠኝ እስከ ዓመት", "start": 33, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ለመሆኑ ዴንጊ ፊቨር እስከ ሞት ሊያደርስ የሚችለው ምን ሲፈጠር ነው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተቃጠሉ መስጊዶች መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ግዛሉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ራድዮ የሮሒንግያዎች ሥቃይ ዓለም አቀፉ ድርጅት ያነጋገራቸዉ ስደተኞች እንደሚሉት የምያንማር ወታደሮች የሮሒንግያ ሙስሊሞችን በጥይት ይገድላሉ ይደበድባሉ መኖሪያ ቤታቸዉን ያቃጥላሉም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዓለም አቀፉ ድርጅት", "start": 17, "end": 29}], "location": [{"text": "የምያንማር", "start": 51, "end": 57}, {"text": "የሮሒንግያ", "start": 4, "end": 10}, {"text": "መኖሪያ ቤታቸዉን", "start": 96, "end": 106}]}}, "schema": []} {"input": "እንደሚለዉ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ሌሎች ስደተኞች የምያንማርን ድንበር አልፈዉ ባንግላዴሽ ለመግባት እየሞከሩ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የምያንማርን ድንበር", "start": 30, "end": 42}, {"text": "ባንግላዴሽ", "start": 48, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ዓለም አቀፉ ድርጅት ያነጋገራቸዉ ስደተኞች እንደሚሉት የምያንማር ወታደሮች የሮሒንግያ ሙስሊሞችን በጥይት እየመቱ ይገድላሉ ሌሎቹን ይደበድባሉ መኖሪያ ቤታቸዉን ያቃጥላሉም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዓለም አቀፉ ድርጅት", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "የምያንማር", "start": 34, "end": 40}, {"text": "የሮሒንግያ", "start": 47, "end": 53}, {"text": "መኖሪያ ቤታቸዉን", "start": 89, "end": 99}]}}, "schema": []} {"input": "ሊሸከሙት የማይችሉትን ግፍ ሥቃይ እና መከራን የሸሹ ሺሕ ሰዎች እስካሁን ባንግላዴሽ ዉስጥ ከለላ አግኝተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስካሁን", "start": 40, "end": 45}], "location": [{"text": "ባንግላዴሽ", "start": 46, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "የምያንማር መንግሥት አማፂያንን እዋጋለሁ በሚል ሽፋን በሮሒንግያ ሙስሊሞች ላይ የሚፈፅመዉን ግፍ እንዲያቆም የተለያዩ መንግሥታት ቢጠይቁም እስካሁን ድረስ ተቀባይነት አላገኙም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የምያንማር", "start": 0, "end": 6}, {"text": "በሮሒንግያ", "start": 34, "end": 40}], "date": [{"text": "እስካሁን", "start": 87, "end": 92}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሌሎች ማሕበራትም ሆኑ መንግሥታትም በምያንማር መንግስት ላይ እርምጃ ለመዉሰድ አልቃጡም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ተቃውሞ በባሕርዳር ዛሬ በባህር ዳር የክልሉን ገዥ ፓር የሚነቅፍ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በባህር ዳር ተካሂዷል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በባሕርዳር", "start": 5, "end": 11}, {"text": "በባህር ዳር", "start": 15, "end": 22}, {"text": "በባህር ዳር", "start": 54, "end": 61}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 12, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የአማራዴሞክራሲዊ ፓርተ ስለጉዳዩ አስተያየት እንዲሰጥ ሙከራ ቢደረግም ስብሰባ ላይ ናቸው ስለተባለ አልተሳካም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአማራዴሞክራሲዊ ፓርተ", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ባሕር ዳር በአንድ ሳምንት ውስጥ የተለያዩ ዓላማዎችን ያነገቡ ሶስት ሰላማዊ ሰልፎችን አስተናግዳለች ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ባሕር ዳር", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "በአንድ ሳምንት ውስጥ", "start": 7, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ተመሳሳይ ይዘት ላቸው ሰልፎች በደብረታቦር በጎንደርና በምስራቅ ጎጃም የተለያዩ የወረዳ ከተሞች መካሄዳቸውን የየዞን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች አረጋግጠውልናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደብረታቦር በጎንደርና በምስራቅ ጎጃም", "start": 19, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "በጉዳዩ ዙሪያ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን አመራሮች የመስተዳድሩን ኃላፊዎች ሀሳብ ለማካትት ያደረግሁት ጥረት ጎንደር ላይ ስብሰባ ናቸው በሚል አልተሳካልኝም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን", "start": 9, "end": 26}], "location": [{"text": "ጎንደር", "start": 69, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ መጥፎ ውጤት የ ን የበላይ መራኂተ መንግሥት አንጌላ መርክልንም አላስደነገጠም አይባልም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንጌላ መርክልንም", "start": 31, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "የ ምርጫ ውጤት ለፌደራሉ መንግሥት ምን ዓይነት መልእክት ይሆን የሚያስተላልፈው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ ናሚቢያዊው ሽምቅ ተዋጊ ሔንድሪክ ዊትቦይ አብዛናዎቹ የናሚቢያ ገንዘቦች የተዘረጋ ባርኔጣ ራሳቸው ላይ የደፉ የሔንድሪክ ዊትቦይ ፎቶግራፎች አሏቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ሔንድሪክ ዊትቦይ", "start": 20, "end": 30}, {"text": "የሔንድሪክ ዊትቦይ", "start": 73, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "ሔንድሪክ ዊትቦይ የጀርመን ቅኝ ገዢዎችን ተፋልመዋል ናሚቢያ በአፍሪቃ ከቅኝ አገዛዝ ነጻ በመውጣት የመጨረሻዋ ሃገር ናት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሔንድሪክ ዊትቦይ", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "ናሚቢያ በአፍሪቃ", "start": 33, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ውይይት የኢትዮጵያ መንግሥት ዉሳኔውን የተቀበለው ከ ዓመት በፊት ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ዓመት በፊት", "start": 31, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባለፈዉ ረቡዕ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ መንግሥት የሁለቱን አገሮች ውዝግብ ለማስወገድ ያሳለፈዉን ዉሳኔ እንደሚደግፍ ፍንጭ ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢሳያስ አፈወርቂ", "start": 13, "end": 23}], "date": [{"text": "ባለፈዉ ረቡዕ", "start": 24, "end": 32}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 44, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ጉዳዩን የሚያጠና የልዑካን ቡድንም ወደ አዲስ አበባ ለመላክ አቅደዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 25, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "የሁለቱ ሃገራት መንግሥታት ሰሞኑን ያሳዩት መቀራረብ ዓመታት ያስቆጠረዉን ጦርነትና ውዝግብ ለማስወገድ ይጠቅማል የሚል ተስፋን አሳድሮአል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመታት", "start": 33, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ሌሎች ደግሞ የኢህአዴግ መሪዎች የጋራ አቋም መያዝ እንደተሳናቸው ያመላክታል ይላሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢህአዴግ", "start": 8, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የአልጀርስን ስምምነት በተመለከተ ስለተነሳዉ ተቃዉሞ በያዝነዉ ነው ሳምንት ለም ቤቱ ሰፊ ማብራርያ ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐብይ አሕመድ", "start": 11, "end": 19}], "location": [{"text": "የአልጀርስን", "start": 20, "end": 27}], "date": [{"text": "በያዝነዉ ነው ሳምንት", "start": 53, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "በማብራርያቸውም የኢትዮጵያ መንግሥት ስምምነቱንና የድንበር ኮሚሽኑን ዉሳኔ የተቀበለው ከ ዓመት በፊት መሆኑን አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ዓመት በፊት", "start": 54, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ የተቃውሞው ምንጭ የአልጀርሱ ስምምነት ሳይሆን ሌሎች ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮች ሊሆኑ ይችላሉ የሚለዉን ግምት ይበልጥ እያጎላዉ መጥቶአል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮ ኤርትራ አዲስ ግንኙነት የኢህአዴግ ዉሳኔና የህወሓት ተቃዉሞ መወያያ ርዕሳችን ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢህአዴግ", "start": 20, "end": 26}, {"text": "የህወሓት", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የሐረር ገበያ ዳግም እሳት ሐረር ከተማ ዉስጥ በሳምንት ልዩነት ባለፈዉ ቅዳሜ ማታም የእሳት አደጋ መድረሱን ኗሪዎቿ ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሐረር", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሐረር ከተማ", "start": 17, "end": 24}], "date": [{"text": "በሳምንት ልዩነት ባለፈዉ ቅዳሜ ማታም", "start": 29, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ድርቅና የእርዳታ ጥሪ በበርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች ዉስጥ የተከሰተዉን ድርቅ በሚመለከት ተደጋጋሚ ዓለም አቀፍ የርዳታ ጥሪዎች ተደርገዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን ለችግር የተጋለጠዉ ሕዝብ ከ ሚሊየን በላይ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የእርዳታ ድርጅቶች ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችልም ያሳስባሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስካሁን", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ዉስጥ ከ ዓመታት ወዲህ ታይቶ የማይታወቅ በተባለዉ ድርቅ የተጎዱትን ወገኖች ለመርዳት ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ከ ዓመታት ወዲህ", "start": 10, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለም አቀፍ ለጋሾች እርዳ መዘግየቱን ያመለከተዉ የኢትዮጵያ መንግሥትም ለጋሾች አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጡ አሳስቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 32, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "በርከት ያለ የእህል ምርት ለማፈስ ከጥንት ጀምሮ አርሶ አደሮች የዘር እኽል እየመረጡ በመዝራት አያሌ ዘመናት ጠብቀው ለማቆየት መቻላቸው የሚታበል አይደለም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አያሌ ዘመናት", "start": 60, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "አንድ ርምጃ ሲወሰድ የሚያስከትለው ጉዳት ምን ሊሆን እንደሚችል ታሳቢ አድርጎ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ራሳቸው ከታዘቡት አንድ ታሪክ በመነሣት እንዲህ ይላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለዚህ ዝግጅት መነሻ የሆነን ባለፈው ሳምንት እንደጠቀስነው በሜክሲኮ ያህል ከአነዚህም ገሚሱ አነስተኛ የመሬት ይዞታ ያላቸው ባቄላ አምራቾች ያነሱት ጥያቄ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 18, "end": 27}], "location": [{"text": "በሜክሲኮ", "start": 37, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "በፖላንድ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ብቻ በመጠቀም የሚያመርቱ አርሶ አደሮች ቁጥር ባፋጣኝ በመጨመር ላይ መሆኑ ይነገራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፖላንድ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጳና ሕገ ወጥ የሰዉ አሻጋሪዎች ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳና", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ጀርመን ስደተኞች እና የመራሒተ መንግሥቷ አቋም ቢያንስ የሰው አመለካከት ለሁለት ተከፍሎአል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "አሁንም ቢሆን አንዳዶቹ ከፊታችን የተደቀነውን ችግር እንፈታዋለን እንወጠዋለን ብለው የሚያምኑ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚያም አልፈው እንዲያውም እነሱ መራሂተ መንግሥትዋን ይህን እሳቸው ያለፈው ዓመት እንወጣዋልን ያሉትን ቃል ፊት ለፊት አሁን ይቃወማሉ ይተቻሉም ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ያለፈው ዓመት", "start": 43, "end": 51}]}}, "schema": []} {"input": "በጀርመን አገር ውስጥ ነገሮች እየተቀያየሩን እየተለዋወጡ እንደመጡ እዚያ እና እዚህ የሚታዩ ፍንጮች በቂ ምስክሮች ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን አገር", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ጊዜው ተቀይሮ ግን አሁን ለድርጅቱ አመቺ የሆነ ሰዓት የመጣ ይመስላል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንዲያውም አንዳንዶቹ እዚህ እንደሚሉት የመጠጥና የራት ግብዣ አርዕስትም ሁኖ ብዙ ሰው ሳይፈራ ፊት ለፊት የሚነጋገርበት ጉዳይ ሁኖአል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሌላ አካባቢ በታላቁዋ ብርታኒያ ለየት ያለ ሥዕል እዚያ እናያለን ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ብርታኒያ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "እርግጥ ኑዋሪው ሕዝብ በመራሂተ መንግስትዋ ላይ ያለው አመለካከት እንደ አለፉት ጊዜያት ሳይሆን አሁን ተቀይሮአል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እንደ አለፉት ጊዜያት", "start": 41, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ አለፉት አመታት ዘነድሮ መራሂተ መንግሥትዋ ወይዘሮ አንጌላ ሜርክል በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅ አይደሉም ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አለፉት አመታት ዘነድሮ", "start": 4, "end": 18}], "person": [{"text": "አንጌላ ሜርክል", "start": 36, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "አብዛኛው የጀርመን ሕዝብ ስደተኞቹን አስታኮ የመጣውን ችግር እንፈተዋለን የሚለውን ነገር ሙሉ በሙሉ አምኖ በልቡ አልተቀበለውም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በውጭ ጉዳይ ፖለቲካ ፖሊሲአቸውም ሆነ በሚያቀርቡት አመለካከታቸው መራሂተ መንግስትዋ እንደ አለፉት ዘመናት ዘንድሮም በአዉሮጳ መሪዎች ዘንድ ትልቅ ድምጽና ተቀባይነት አላቸው ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እንደ አለፉት ዘመናት ዘንድሮም", "start": 53, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ግን ያም ሁኖ ጀርመኖችም በስደተኞች ላይ ያላቸውና የነበራቸው አመለካከት ደግሞ እንዳለ ተቀይሮአል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመጀመሪያ ቀናት ይታይ የነበረው የእንግዳ ተቀባይነትና የማስተናገድ መንፈስ ቀስ እያለ እየቀዘቀዘና እየበረደ አሁን ሌላ መልክ ይዞአል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመጀመሪያ ቀናት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ድንበሩ ቢዘጋ ደግሞ በሺህና በአሥር ሺህ በመቶና በሁለት መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ነፍሳቸውን ለማዳን የሚሸሹትን ስደተኞች መርዳት በአልተቻለ ነበር ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ትናንሽ ልጆችን የጀርመንኛ ቋንቋ በማስተማር አንዴ የጀመሩትን ሥራ አሁንም ቀጥለውበት ያስተምሩአቸዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብቻቸውን እዚህ የደረሱትን ገና ለአቅመ አዳም ያልደረሱትን ወጣት ልጆች ወስደው እየተንከባከቡአቸው አሁንም ያሳድጉአቸዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መሥራት ለሚፈልጉት ሥራ የሙያ ትምህርት ቤት ገብተው ለመማር ለሚፈልጉት ለእነሱም ትምህርት ቤት አብረው ፈልገው እዚያ ይልኩአቸዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሚሊዮን ከሚቆጠሩት አንዱም ስድተኛ መንገድ ላይ ሳያድር ሁሉንም ማስተናገድ በቀላሉ ታይቶ የሚታለፍ ሥራም አይደለም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሆነው ሆኖ አሁንም ቢሆን ትልቁ ገና ያልተፈታው ችግርም ከፊታችን ተደቅኖ እንደ ቆመም መረሣት የለብንም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እሱም ሕብረተሰቡ የተገን ጠያቂን ስደተኛ ልጆችን ትምህርት ቤት አስገብቶ እነሱን ማስተማር አለበት ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ነፍስ ያወቁትን ጎልማሦዎችን እንደዚሁ እነሱን አስተምሮና አሠልጥኖ የሥራ ዓለም ውስጥ ማሰማራትም ይኖርበታል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ሁሉ ደግሞ ሲሆን ጊዜና ጉልበት ከዚያም በላይ ብዙ ወጪ ገንዘብም የሚጠይቅ ሥራና ኃላፊነት ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እዚህ ቀርተው ለመኖር ለሚፈልጉ ስደተኞች የጀርመንን ቋንቋ መማር አላባቸው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመንን", "start": 26, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ አዲስ ሁኔታ ደግሞ አዲስ ነገር ይዞልን ሊመጣም ይችላል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቁም ነገሩ ያለው ስደተኞቹን አቅፎና ተቀብሎ እነሱን ከሕብረተሰቡ ጋር በቀላሉ እንዲዋሃዱ መርዳቱ ላይ ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያኔ ነው አብረው እነሱም ጀርመንን በአላቸው ችሎታ ለመገንባት አስተዋጽኦቸውን የሚያበረክቱት ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመንን", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "እንደሚታወቀው የጀርመን መንግሥት ለዕድገትና ለልማት በየዓመቱ ወጪ ከሚያደርገው የበለጠ ወደዚያ የሚልኩት ሐብትና ገንዘብ እጅግ የላቀ መሆኑን እናውቃለን ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዓመቱ", "start": 33, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ አኳይ ደግሞ የጀርመን ሕብረተስብ ከተቀየረ እጅግ ደስ ያሳኛል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኤኮኖሚ የድሃና የሃብታም ልዩነት መስፋፋት ያለፉት ሁለት አሠርተ ዓመታት አዳጊ እየተባለ በሚጠራው የዓለም ክፍል ከመቼውም የበለጠ የኤኮኖሚ ዕድገት የታየባቸው ናቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ያለፉት ሁለት አሠርተ ዓመታት", "start": 27, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የሶሪያ ጦርነት የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ከ ጀምሮ ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶሪያ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት", "start": 10, "end": 40}], "date": [{"text": "ከ ጀምሮ", "start": 41, "end": 46}, {"text": "እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር", "start": 55, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ሥለ ሶሪያ እና የሶሪያን ጦርነት ያክል የተነጋገረበት ርዕሥ የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶሪያ", "start": 3, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ዛሬም ለተጨማሪ ጊዜ ሥለሶሪያዉ በተለይም ሥለ አሌፖዉ ጦርነት ይነጋገራል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት", "start": 0, "end": 16}], "date": [{"text": "ዛሬም", "start": 17, "end": 20}], "location": [{"text": "ሥለሶሪያዉ", "start": 30, "end": 36}, {"text": "አሌፖዉ", "start": 46, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በሶሪያዉ ጦርነት በቀጥታ የሚሳተፉት የሞስኮ ዋሽግተን ብራስልስ ሐያላን የደማስቆ ቴሕራን የሪያድ ዶሐ አንካራ ተከታዮቻቸዉ ሥለ ሶሪያ ጦርነት ይወዛገባሉ ይወጋገዛሉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሶሪያዉ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የሞስኮ ዋሽግተን ብራስልስ", "start": 23, "end": 39}, {"text": "የደማስቆ ቴሕራን የሪያድ ዶሐ", "start": 45, "end": 63}, {"text": "ሶሪያ", "start": 1, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመንዋ የምክር ቤት እንደራሴ ካትሪን ገሪንግ ኤካርድት ሥለ ሶሪያ አለማዉራት አይቻልም አሉ ባለፈዉ ሳምንት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመንዋ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ሶሪያ", "start": 40, "end": 43}], "person": [{"text": "ካትሪን ገሪንግ ኤካርድት", "start": 21, "end": 36}], "date": [{"text": "ባለፈዉ ሳምንት", "start": 60, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ኃያላንን ማወዳጀት ማጋጨት ቱጃሮችን ማገበያየት ማሻጠር ሕዝብን ማፋቀር ማፈጀት በርግጥ እንግዳዋ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሰወስተኛዉ ዓመተ ዓለም ጀምሮ ሰዉ ከነሥልጣኔ ስይጣኔዉ ተለይቷት አያዉቅም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሰወስተኛዉ ዓመተ ዓለም ጀምሮ", "start": 0, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "እርግጥ ድርጅቱ በ እንደታለመ እንደተነገረ እንደተወራለት ዓለምን ከእልቂት ጦርነት ማላቀቅ አልቻለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሩዋንዳ እስከ ቦሲኒያ ከአፍቃኒስታን እስከ ኢራቅ ከሊቢያ እስከ ደቡብ ሱዳን ያየንና የምናየዉ ግን ተቃራኒዉን መሆኑ እንጂ ቀቢፀ ተስፋዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሩዋንዳ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ቦሲኒያ ከአፍቃኒስታን", "start": 10, "end": 23}, {"text": "ኢራቅ ከሊቢያ", "start": 28, "end": 36}, {"text": "ደቡብ ሱዳን", "start": 41, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሕ ሳምንት እዚሕ ፓርላማ ዉስጥ ተቀምጠን ሥለ አሌፖ አለመናገር አንችልም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚሕ ሳምንት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "አሌፖ", "start": 31, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚሕ ነዋሪዎች በየቀኑ የሶሪያ መንግሥትና የሩሲያ የጦር ጄቶች በሚጥሉት ቦምብ ይደበደባሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየቀኑ", "start": 11, "end": 15}], "location": [{"text": "የሶሪያ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሕ ሳምንት የሶሪያዋ ትልቅ ጥንታዊ ታሪካዊ ከተማ እልቂት ፍጅት ደመቀ እንጂ ሌሎቹ የሶሪያ ከተማ መንደሮችም ሰላም አያዉቁም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚሕ ሳምንት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "የሶሪያዋ ትልቅ ጥንታዊ ታሪካዊ ከተማ", "start": 9, "end": 32}, {"text": "የሶሪያ", "start": 9, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "በየዕለቱ ነጭ ቆብ አጥላቂዎች እና በሕይወት የተረፉት ሰዎች የሞቱና የቆሰሱ ሰዎችን ያነሳሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዕለቱ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለምን ሠላም እንዲያስከብር የተመሠረተዉ ዓለም አቀፍ ድርጅትም ሰላም ማስከሩን ትቶት ወይም አቅቶት አስከሬን ይቆጥራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሶሪያ ተፋላሚ ሐይላትን እንዲሸመግሉ ዓለም አቀፉ ድርጅት የወከላቸዉ ሰወስተኛዉ ዲፕሎማት ስቴፋን ደ ሚስቱራም ሥለሽምግልናዉ ዉጤት የሚዘግቡት ባይኖራቸዉ የሚናገሩት አላጡም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶሪያ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "ዓለም አቀፉ ድርጅት", "start": 24, "end": 36}], "person": [{"text": "ስቴፋን ደ ሚስቱራም", "start": 57, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የሶሪያዉ የሰብአዊ መብት መረብ የተባለዉ ድርጅት እንዳስታወቀዉ ደግሞ ጦርነቱ ከተጀመረ ከመጋቢት እስካለፈዉ ቅዳሜ ድረስ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ከ ሺሕ በልጧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶሪያዉ", "start": 0, "end": 5}], "organization": [{"text": "የሰብአዊ መብት መረብ", "start": 6, "end": 19}], "date": [{"text": "ከመጋቢት እስካለፈዉ ቅዳሜ ድረስ", "start": 55, "end": 75}]}}, "schema": []} {"input": "የሐያላኑ ዲፕሎማቶች ከኒዮርክ እስከ ብራስልስ ከዤኔቭ እስከ ኩዌት ይሰበሰባሉ ይነጋገራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከኒዮርክ", "start": 13, "end": 18}, {"text": "ብራስልስ ከዤኔቭ", "start": 23, "end": 33}, {"text": "ኩዌት", "start": 38, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ጦርነቱን ግን ከመሰብሰብ መነጋገራቸዉ መናገራቸዉ በፊት እንደነበረዉ ይቀጥላሉ ያስቀጥላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደገና በዚሕ ወር እዚሕ ስንሰበሰብ የአሌፖ እና የመላዉ ሶሪያ ሕዝብ ስቃይ እንደቀጠለ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚሕ ወር", "start": 6, "end": 12}], "location": [{"text": "ሶሪያ", "start": 37, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "የሩሲያዉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ሶሪያ ያዘመቱት ጦር አሸባሪነትን የመዋጋት ተልዕኮዉን እየተወጣ አሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቭላድሚር ፑቲን", "start": 13, "end": 22}], "location": [{"text": "ሶሪያ", "start": 23, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ልበወለዱን የአለም ስጋት የሚባለዉን ሳይሆን እዉነተኛዉን አሸባሪነትን ለመዋጋት ሐይላችንን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር እንደምናስተባብር ጥርጥር የለዉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከዩናይትድ ስቴትስ", "start": 57, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "የሩሲያ ጦር ከነባሩ የጦር ሰፈሩ ዉጪም የተሳካ ሥራ መስራት እንደሚችል አረጋግጧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሩሲያ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ለፕሬዝደንት ፑቲን ለፕሬዝደንት በሽር ዓል አሰደ ምናልባት ለቴሕራን አያቱላሆች የሩሲያ ጦር ሶሪያ ዉስጥ የሚዋጋዉ አሸባሪዎች ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፑቲን", "start": 8, "end": 11}, {"text": "በሽር ዓል አሰደ", "start": 20, "end": 30}, {"text": "አያቱላሆች", "start": 43, "end": 49}], "location": [{"text": "ለቴሕራን", "start": 37, "end": 42}, {"text": "የሩሲያ", "start": 50, "end": 54}, {"text": "ሶሪያ", "start": 58, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዝደትነቱን ስልጣን ሲይዙ እስካሁን ያሉትን ገቢር ማድረግ አለማድረጋቸዉ በርግጥ ወደፊት ነዉ የሚታየዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 5, "end": 16}], "person": [{"text": "ዶናልድ ትራምፕ", "start": 23, "end": 32}], "date": [{"text": "እስካሁን", "start": 52, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "የተናገሩትን አደረጉትም አላደረጉት በሶሪያዉ ጦርነት ከእስካሁኑ የአሜሪካ መርሕ የተለየ መርሕ እንደሚከተሉ አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሶሪያዉ", "start": 22, "end": 27}, {"text": "የአሜሪካ", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ትራምፕ እንደሚመስለኝ አሉ እኛ ሶሪያን እንወጋለን ሶሪያ ደግሞ እስላማዊ መንግስት ትዉጋለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ትራምፕ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "ሶሪያን", "start": 20, "end": 24}, {"text": "ሶሪያ", "start": 20, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ባሁኑ ወቅት የሶሪያ መንግሥትን የሚወጉ አማፂያንን እንደግፋለን እነዚሕ አማፂያን እነማ እንደሆኑ ግን አናዉቅም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባሁኑ ወቅት", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "የሶሪያ", "start": 8, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ትራምፕ የሚከተሉት መርሕ በገቢር ለማየት ወራት መጠበቅ ግድ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ትራምፕ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ጦርነቱን በድርድር ለማቆም የቀድሞዉ የዓለም ትልቅ ዲፕሎማት ኮፊ አናን ሞከረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኮፊ አናን", "start": 38, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "ሌላዉ ዕዉቅ ዲፕሎማት ላሕዳር ብራሒሚ ከዓመት ከመንፈቅ በላይ ጥረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ላሕዳር ብራሒሚ", "start": 14, "end": 23}], "date": [{"text": "ከዓመት ከመንፈቅ በላይ", "start": 24, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ተፋላሚ ኃይላት ጦርነቱን ማቆም አይደለም ሥለሚቆምበት መንገድ ለመነጋገር እንኳን ፈቃደኛ አይደሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ፍቃደኛ ቢሆኑ እንኳን የደጋፊ አስታጣቂያዎቻቸዉን ፊት ማየት ግድ አለባቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሞስኮ ዋሽግተን በርሊን ፖለቲከኞች ሥለሶሪያ ጦርነት በተለይም ስለ አሌፖዉ ዉጊያ በሚያወሩበት ባለፈዉ ሳምንትም ሎዛን ስዊዘርላንድ ዉስጥ ድርድር የሚባል ስብሰባ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሞስኮ ዋሽግተን በርሊን", "start": 0, "end": 15}, {"text": "ሥለሶሪያ", "start": 23, "end": 28}, {"text": "አሌፖዉ", "start": 43, "end": 47}, {"text": "ሎዛን ስዊዘርላንድ", "start": 71, "end": 82}], "date": [{"text": "ባለፈዉ ሳምንትም", "start": 60, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመኑ የምክር ቤት እንደራሴ ኖርበርት ሮቲገን እንዳሉት ስብሰባዉ እና የተስብሳቢዎቹ ማንነት አስገራሚ አጠያያቂም ብጤ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጀርመኑ የምክር ቤት", "start": 0, "end": 13}], "person": [{"text": "ኖርበርት ሮቲገን", "start": 20, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "አዉሮጳ ተፅዕኖ ማሳረፍ አለመቻሉን የሚጠራጠር ካለ የመንግሥታት ተወካዮች ፖለቲካዊ መፍትሔ ለማፈላለግ ወደ ተሰበሰቡበት ወደ ሎዛን ይመልከት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሎዛን", "start": 78, "end": 81}]}}, "schema": []} {"input": "በዚሕ ድርድር ላይ ሰወስት መቶ ሺሕ ሕዝብ ያላት ቀጠር ተሳታፊ ናት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከ ቱ የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት አንድም ሐገር አልተሳተፈም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ሕብረት", "start": 4, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "ግን የእልቂት ዉድመት ሽሽት ሥጋቱን አቁሞ ሎዛን በርሊን ሞስኮ ዋሽግተኖችን ማድመጥ መቻሉ ግን አጠራጣሪ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሎዛን በርሊን ሞስኮ ዋሽግተኖችን", "start": 27, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ከቤት ልንወጣ ስንል እናቴ የሆነ ነገር ለመያዝ ትታገል ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ የጥገና ስራዎች ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ገልፅዋል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን", "start": 0, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የአክሱም ሐውልት አደጋ ላይ ነው የአክሱም ሐውልት አደጋ ላይ መሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎችና በሐወልቶቹ ላይ ጥናት የሰሩ ባለሙያዎች ገለፁ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአክሱም", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የአክሱም", "start": 21, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "የአክሱም ስልጣኔ አሻራዎች የሆኑት የአክሱም ሐወልቶች በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ አጋጣሚ አደጋዎች ሲያስተናገዱ መቆየታቸው ይነገራል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአክሱም", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የአክሱም", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ከቅርብ ግዜ ወዲህ ግን በተለይም ቁጥር ሶስት ተብሎ የሚታወቀው ሐወልት በከፋ ሁኔታ እየተጎዳ መሆኑ ተገልፅዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከቅርብ ግዜ ወዲህ", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "በተደረገው ጥናትም ወደ ሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ በዜሮ ነጥብ ሁለት ሶስት ዲግሪ ዘሞ እንደሚታይ ምሁሩ ገልፀዋል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ወደ ሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ በዜሮ ነጥብ ሁለት ሶስት ዲግሪ", "start": 12, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ በዚህ ላይ ያተኮረ ዘገባ አዘጋጅቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ከመቀሌ", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የኮሮና ተሐዋሲ ስጋት በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደቻይና የሚያደርገው በረራ እንደገና ሊጤን ይገባል ሲሉ አንድ የህክምና ባለሙያ አሳሰቡ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 14, "end": 20}, {"text": "ወደቻይና", "start": 37, "end": 42}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ", "start": 21, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በተሐዋሲው መዛመት ስጋት የሆንግ ኮንግ አስተዳደር ወደኮርያ ለሚደረግ ጉዞ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሆንግ ኮንግ", "start": 16, "end": 24}, {"text": "ወደኮርያ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደቻይና የሚያደርገው በረራ እንደገና ሊጤን ይገባል ሲሉ አንድ የህክምና ባለሙያ አሳሰቡ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ", "start": 0, "end": 15}], "location": [{"text": "ወደቻይና", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "በዛሬው ዕለት የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በተሐዋሲው መዛመት ስጋት የደቡብ ቻይናዋ ግዛት የሆንግ ኮንግ አስተዳደር ወደኮርያ ለሚደረግ ጉዞ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "የደቡብ ቻይናዋ ግዛት የሆንግ ኮንግ", "start": 44, "end": 66}, {"text": "ወደኮርያ", "start": 74, "end": 79}]}}, "schema": []} {"input": "ሮይተርስ ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ የሳዑዲ ባለሥልጣንን ጠቅሶ እንደዘገበው መሐመድ አል አሙዲ ከታሰሩት መካከል አንዱ ናቸው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሮይተርስ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "መሐመድ አል አሙዲ", "start": 49, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ኪንግደም ሖልዲንግ የተባለው የመዋዕለ ንዋይ ኩባንያ ባለቤት ልዑል አልዋሊድ ቢን ታላል ከአስራ አንዱ ልዑላን መካከል ይገኙበታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኪንግደም ሖልዲንግ", "start": 0, "end": 11}], "person": [{"text": "አልዋሊድ ቢን ታላል", "start": 42, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "የሳዑዲ አረቢያ ብሔራዊ ዘብ አዛዥ የነበሩት ልዑል ሚተብ ቢን አብዱላሕ ታስረው ከሥልጣናቸው ሲሻሩ በልዑል ኻሊድ ቢን አያፍ ተተክተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሳዑዲ አረቢያ", "start": 0, "end": 9}], "person": [{"text": "ሚተብ ቢን አብዱላሕ", "start": 32, "end": 44}, {"text": "ኻሊድ ቢን አያፍ", "start": 67, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "ኮሚቴው የእስር ማዘዣ የመቁረጥ የተጠርጣሪዎችን ሐብት እንዳይንቀሳቀስ የማገድ እና የጉዞ ማዕቀብን የመጣል ጨምሮ በርካታ ስልጣኖች ተሰጥተውታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የ አመቱ አልጋወራሽ ልዑል መሐመድ ቢን ሳልማን አልሳዑድ ሙስናን ለመታገል ቃል ገብተው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ አመቱ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "መሐመድ ቢን ሳልማን አልሳዑድ", "start": 17, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ከሳውዲ አረቢያው ዘጋቢያችን ጋር የተደረገ ተጨማሪም መረጃ በድምፅ ከዚህ በታች ያገኛሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሳውዲ አረቢያው", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "በሥነ ቴክኒክ የመገናኛ አውታሮች መስፋፋት ረገድ ከሁሉም ክፍላተ ዓለም በአዝጋሚነት የሚጠቀሰው የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም", "start": 60, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "ይህን የሥነ ቴክኒክ ጸጋ እርግጥ ነው ለዘለቄታው የውጭ ጥገኛ ሳይኮን አገልግሎቱ እንዲስፋፋ ማድረግ የሚበጅ መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ደቡብ አፍሪቃ ከተጠቀሰው አከራካሪ ችግር ሌላ ሞባይል እንዲስፋፋ በማደረግ ረገድ ከሌሎቹ የአፍሪቃ አገሮች በላቀ ደረጃ ላይ ነው የምትገኘው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ደቡብ አፍሪቃ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "የአፍሪቃ አገሮች", "start": 56, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "በዛሬው ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን በደቡብ አፍሪቃ በሞባይልና ኢንተርኔት አገልግሎት ጥምረት ረገድ የሚደረገውን እንቅሥቃሤ ይሆናል የምንዳስሰው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "በደቡብ አፍሪቃ", "start": 25, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ከሰሜኑ ንፈቅ ክበብ በኩል ሲታይ የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም የኢንተርኔት ድርቅ የመታው ምድረበዳ ነው ማለት ይቻላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም", "start": 21, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የኢንተርኔት መስመር ማግኘት የሚያስችል የስልክ መስመር ያለው ከስንት አንዱ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ የመገናኛ ዘዴ ደግሞ ገንዘብ ከቦታ ቦታ ለማዘዋወር የጤና ይዞታን የሚመለከት ዘገባ ለማቅረብ ሂሳብን የመሰለ ትምህርት ለመቅሰምም ቢሆን ጠቀሜታ አለው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ ውስጥ እንዲህ ዓይነቱን ተግባር በሞባይል ማከናወን እየተለመደ መጥቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ለእንዲህ ዓይነቱ የተሣካ አሠራር ቁልፉ ገንዘብ ለሌላቸው ያመቻቸው የኢንተርኔት የነጻ አገልግሎት ክፍል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታላላቆቹ የኢንተርኔት የተለያዩ ፕሮግራሞች ሶፍትዌር ባለቤቶች በነጻ የሚያድሏቸውን ፕሮግራሞች በሰፊው ለመሣራጨት ውድድር የያዙ ይመስላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃውያን የመብት ተቆርቋሪዎች ይህ አዲስ ዓይነት ቅኝ አገዛዝ ነው በማለት እርምጃውን ያወግዛሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ ዑቡንቱ የሚል ስያሜ የተሰጠው የሞባይል ዓይነት በሰፊው በመሠራጨት ላይ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታዲያ ይህ አባባል የአንግሊካውያኑን መንፈሳዊ አባት አባ ዴዝመድ ቱቱን ማስቆጣቱ አልቀረም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዴዝመድ ቱቱን", "start": 36, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የዘለፉት አንዳንድ የማይመራመሩና የኅይል ተግባር የሚፈጽሙ ያሏቸውን የሀገራቸውን ሰዎች ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአፍሪቃ የተሠራው ዑቡንቱ ሶፍትዌር ከአፍሪቃም ውጭ ሰፊ ገበያ ቢያገኝ ቱቱ የሚኮሩበት እንጂ የሚያፍሩበት ላይሆን ይችላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከአፍሪቃም", "start": 23, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "በኬንያ የተዘጋጀ የጤና አጠባበቅን የሚመለከት ሶፍትዌር መደበኛ የህክምና ዘገባ ከዑቡንቱ ጋር ተጣምሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኬንያ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ማብራሪያውም በሚል የአንግሊዝኛ ምህጻር በሚታወቀው በቁሳቁስ ነኩ የምርምር ማኅበረሰብ በኩል የተዘጋጀ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በደቡብ አፍሪቃ የመንግሥት የሆነው የሳይንስና ሥነ ቴክኒክ እንዲሁም የኢንዱስትሪ ምርምር ማዕከል ለተማሪዎች ቀላል በሞባይል የሚሠራ የሂሳብ የቤት ሥራ ረድፍ አዘጋጅቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደቡብ አፍሪቃ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ማለት ማንኛውም ሰው በ በ ማዕዘን ቅርጽና የኮከብ ምልክት የቤት ሥራን መቆጣጠር ይቻላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ላዩ ለ መርኀ ግብር አጠቃቀም እንዲያመች ሆኖም ነው የተሠራው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ ዑቡንቱ በስዕላዊ አገላለጽ መመሪያውን በማቅለል በትክክለኛው ጊዜ ልዩ ትምህርት ሳያስፈልገው የላይነክስን አጠቃቀም ተግባራዊ ለማድረግ አስችሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢንተርኔት ነጻ ትምህርታዊ የመረጃ ክፍል ሊቅ ሴሎ ሌሆንግ ነበሩ ይህን ያሉት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሴሎ ሌሆንግ", "start": 30, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "የዑቡንቱ ፈልሳፊ የደቡብ አፍሪቃ የኢንተርኔት አስተዋዋቂ የሚሰኙት ማርክ ሻትልወርትስ ናቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የደቡብ አፍሪቃ", "start": 11, "end": 20}], "person": [{"text": "ማርክ ሻትልወርትስ", "start": 42, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "እኒህ የጠነጠኑ ሀብታም በከፊል ገንዘባቸው የኢንተርኔት ነጻ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲዘጋጁ ያበቁ መሆናቸውም ይነገርላቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሞባይል አማካኝነት ይህን ነጻ ትምህርታዊ የመረጃ ሶፍትዌር ያሰናዱት እስቲቭ ሶንግ የተባሉት ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እስቲቭ ሶንግ", "start": 44, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "የምንኖርበት ዘመን ዕድገት የሚገኘው በዕውቀትና ሐሳብን በማመንጨት ብቻ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የምንኖርበት ዘመን", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ሐሳብ የተከማቸብትን የዕውቀት ጎተራ መጎብኘት ማግኘትና ማፍለቅም መቻል አለበት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እስቲቭ ሶንግ እንደሚሉት አፍሪቃ በልማት ወደኋላ የቀረው የሥነ ቴክኒክ አውታሮች ስላልተዘረጉለት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እስቲቭ ሶንግ", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ኛዎቹ ደንበኞች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ማለት ነው ከመቶ ወይም ከዚያ በላይ ገንዘባቸውን ለተንቀሳቃሽ የስልክ አገልግሎት ያውላሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከኤኮኖሚ አቅም አኳያ ከታዬ ፍጹም ሊቃጡት የሚገባ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ውጤቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ በዛ ያሉ ጠበብትንም ሆነ ሰዎችን ማርኳል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ደግሞ በነጻ የመረጃ ሶፍትዌር አገልግሎት በኩል ነው ተግባራዊ የሆነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመሆኑም ዘመናዊና አዲስ ለአፍሪቃ አገልግሎት መስጠት የሚችል መሣሪያ ሊዘጋጅ ይችላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለአፍሪቃ", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ሴሎ ሌሆንግ የፈለሰፉት ቺሲምባ ፕሮግራም ለምርምር የአካዳሚ ልውውጥን ለማጠናከር ሰፊ አስተዋጽዖ ያለው ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሴሎ ሌሆንግ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የምርምር ውጤት በማቅረብ ረገድ ከዓለም ውስጥ ያለው ድርሻ ከመቶ ብቻ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በነጻ የትምህርት መረጃ ሶፍትዌር አቅርቦት በኩል ብቻ ውጤታማ መሆን ድግሞ የማይቻል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሰሜኑ ንፍቀ ክበብ የሚገኙ ታላላቅ ኩባንያዎች ደግሞ በፈጠራ ውጤት ባለቤትነት በንግድ ፈቃድና በመሳሰለው ሌላው ምንጊዜም የእነርሱ ጥገኛ ሆኖ እንዲቀር ይሻሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሰሜኑ ንፍቀ ክበብ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "በሚገባ እንደምንታዘበው ማይክሮሶፍትና ዖራክል የየኒቨርስቲዎችን ቤተ ሙከራና ሶፍትዌር በገንዘብ ድጋፍ መቆጣጠር ይሻሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ማይክሮሶፍትና ዖራክል", "start": 15, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "በነገዎቹ የሥራ መሪዎችም ላይ በዚህ ረገድ ተጽእኖ ማድረግ ነው የሚፈልጉት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ታዲያ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ሲጨርሱና የአስተዳደር ኀላፊነት ሲሸከሙ የትኛውን ሥነ ቴክኒክ የሚመርጡ ይመስላችኋላ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ግራም ነፈሰ ቀኝ የዕወቀት ተሳታፊ ለመሆን ሰፊ ጥረት ማድረጉ እጅግ ተፈላጊ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ግን ሁልጊዜ ሁሉ ነገር በዚያው መልክ ይቀጥላል ማለት አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሃገሪቱ በያዝነዉ ዓመት ብቻ ከ ሰዎች በላይ የግድያ ቅጣት ተፈጽሞባቸዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በያዝነዉ ዓመት", "start": 6, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለማችን የሚገኙ ቀጭኔዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን በመቀነሱ የመጥፋት ስጋት እንደተጋረጠባቸዉ የዓለም የተፈጥሮ ጥበቃ ማኅበር ገለፀ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዓለም የተፈጥሮ ጥበቃ ማኅበር", "start": 59, "end": 78}]}}, "schema": []} {"input": "በመረጃዉ መሰረት በዓለም ዙርያ ያሉት ቀጭኔዎች ቁጥር ሺህ አይበልጥም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአሸባብ ታጣቂዎች ኤል አዴ የሚገኘዉን የጦር ሰፈር አጥቅተዉ አንድ መቶ የሚሆኑ ወታደሮችን ገድለናል ይላሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአሸባብ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "ኤል አዴ", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የኬንያ ወታደሮች ስንብት የኬንያ መንግሥት የሟቾቹን ቁጥር ባይጠቅስም በፅንፈኛዉ ቡድን ጥቃት ላለፉ ወታደሮቹ ትናንትበብሄራዊ ደረጃ የመጨረሻዉን ስንብት አድርጓል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኬንያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የኬንያ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "የኬንያ ባለስልጣናት እስካሁን ፅንፈኛዉ ቡድን ድንገት በወታደሮቹ ላይ በሰነዘረዉ ጥቃት የሞቱትም ሆነ የተማረኩትን ቁጥር ይፋ አላደጉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኬንያ", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "እስካሁን", "start": 13, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የሀዘን እና ስንብት ሥርዓቱ የተደረገዉ በተጠቀሰዉ ስፍራ ህይወታቸዉን ካጡት አብዛኞቹ ወታደሮች በመጡባት ከናይሮቢ በስተምዕራብ በምትገኘዉ ኤልዶርት ከተማ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከናይሮቢ በስተምዕራብ", "start": 66, "end": 79}, {"text": "ኤልዶርት ከተማ", "start": 87, "end": 96}]}}, "schema": []} {"input": "በሥነሥርዓቱ ላይ ፕሬዝደንት ዑሁሩ ኬንያታ ባደረጉት ንግግር አሸባብን ከፍተኛ ዋጋ ለማስከፈል ዝተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዑሁሩ ኬንያታ", "start": 18, "end": 26}], "organization": [{"text": "አሸባብን", "start": 38, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "የወደቁት ሰዎች የእኛን ደህንነት ለመጠበቅ ከቤታቸዉ ብዙ ርቀዉ እጅግ በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ሲያገለግሉ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነሱን የገደሉ እነዚያ ፈሪዎች እያንዳንዳቸዉ ከያሉበት ታድነዉ ለፍርድ ይቀርባሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስነሥርዓቱ ከመጀመሩ በፊትም በሀዘን ለተጎዱት የሟቾቹ ቤተሰቦች የማፅናኛ እና የምክር አገልግሎት ተካሂዷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኬንያ በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ነዉ እስላማዊ ፅንፈኛ ታጣቂዎች ድንበሯን እየተሻገሩ በሀገር ጎብኚዎች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ለመከላከል በሚል ወታደሮቿን ወደሶማሊያ ያዘመተችዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ወደሶማሊያ", "start": 96, "end": 102}], "date": [{"text": "በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም", "start": 4, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "አሸባብ በወቅቱ ርምጃዋን በመቃወም በኬንያ ግዛቶች ዉስጥ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለማድረስ ዝቶ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አሸባብ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "በኬንያ ግዛቶች", "start": 22, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ጥቃቱን ለመከላከል ኬንያ ድንበሯ ላይ ግዙፍ ግንብ ለማቆም አቅዳ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ", "start": 12, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ምንም እንኳን አሸባብ ከዋና ዋናዎቹ የሶማሊያ ከተሞችና መንደሮች ተገፍቶ ቢወጣም ቡድኑ አሁንም በደፈጣ ዉጊያ እና ጥቃቱን በመላ ሀገሪቱ ማድረሱን አላቋረጠም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አሸባብ", "start": 9, "end": 13}], "location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 23, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "አሸባብ በተደጋጋሚ የሚያደርሰዉ ጥቃትም የአፍሪቃ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ወታደሮች የሶማሊያ መንግስት ባለስልጣናት እና የዉጭ ዜጎች ላይ ያነጣጠረ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አሸባብ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የአፍሪቃ ኅብረት", "start": 25, "end": 35}], "location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 52, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "የሶማሊያ ፕሬዝደንት ኬንያ ትናንት በአሸባብ ጥይት ለወደቁ ወታደሮቿ ባካሄደችዉ የመታሰቢያ ሥርዓት ላይ የናይጀሪያ እና ሶማሊያ ፕሩዝደንቶች ተገኝተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ኬንያ", "start": 13, "end": 16}, {"text": "የናይጀሪያ", "start": 65, "end": 71}, {"text": "ሶማሊያ", "start": 1, "end": 5}], "organization": [{"text": "በአሸባብ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "እዚህ ኬንያ ዉስጥም ሆነ እዚያ በሶማሊያ ለምታደርጉት ለዚህ በጎነት ሶማሊያ ሁሌም ባለዕዳ እንደሆነች ትኖራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኬንያ", "start": 4, "end": 7}, {"text": "በሶማሊያ", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "በጋራ የምንዋጋዉ ይህን እኩይ ኃይል የሰብዓዊነት ጠላት ነዉ ድል እናደርጋቸዋለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቀድሞ ድል አድርገናቸዉ ነበር በየቀኑም እያሸነፍናቸዉ ነዉ እናም በመጨረሻም በዚህኛዉ የዓለም ክፍል ድል እናደርጋቸዋለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሽብርተኝነት ድንበር የለዉም ጎሳ የለዉም እንዲሁም ፍፁም ሃይማኖት የለዉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝደንት ቡሀሪ ፅንፈኞችን ድል ለማድረግ ሀገራቸዉ ከኬንያም ሆነ ከሌሎች የአፍሪቃ ሃገራት ጎን እንዲሁም ከዓለም ኅብረተሰብ ጋር በትብብር እንደምትቆም አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቡሀሪ", "start": 7, "end": 10}], "location": [{"text": "ከኬንያም", "start": 33, "end": 38}, {"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 47, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ሁላችንም ወደሽብር በሚያመሩት ባለመቻቻል ባህል ጥላቻ እና ፅንፈኝነት ላይ በጋራ መነሳት ይኖርብናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ፅንፈኝነት ላይም ጠንካራ አቋም ሊኖረን ይገባል ማንም ቢሆኑ እና የትም ቢገኙ አሸባሪዎችን መዋጋት አለብን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በጥቃቱ ሁለት የቼክ ሪፓብሊክ ዜጎችን ጨምሮ አራት አገር ጎብኝዎችም መጎዳታቸዉን ታዉቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቼክ ሪፓብሊክ", "start": 9, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የጋምቢያ ፕሬዚደንት አዳማ ባሮ መንግሥታቸዉ የቀድሞዉን ፕሬዚደነት ያህያህ ጃሜን ኃብት ለማጣራት አራት ግለሰቦችን ያካተተ አንድ አጣሪ ኮሚሽን ማዋቀሩን ገለፁ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አዳማ ባሮ", "start": 13, "end": 19}, {"text": "ያህያህ ጃሜን", "start": 42, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "የወቅቱ የአፍሪቃ ኅብረት ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ አዉሮጳ የምታራምደዉ ፖለቲካ ገደብ እንዳያመጣ ሲሉ አስጠነቀቁ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፍሪቃ ኅብረት", "start": 5, "end": 15}], "person": [{"text": "አልፋ ኮንዴ", "start": 23, "end": 30}], "location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ድንበር በመዝጋቱ የሚያስከተለዉ የሰዎች ሕይወት መቅጠፍ ብቻ ነዉ ሲሉም አዉሮጳን አሳስበዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳን", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "የቻይና መንግሥት ቻይና ላይ ትችት የሰነዘሩት ሃገራት የቻይናን የሕግ ሉዓላዊነት እንዲያከብሩ ጠይቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቻይና", "start": 1, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን ፌዴራል መንግሥት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ጃፓን አሻሽላ ያቀረበችዉን የሞት ቅጣት ብይን ክፉኛ ተቹ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ጃፓን", "start": 33, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በኢንዱስትሪ ከበለፀጉት ሃገራት መካከል ጃፓን እንደ ዩናይትድ ስቴትስ የሞት ቅጣት መፈጸሟን የቀጠለች ሀገር ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጃፓን", "start": 25, "end": 28}, {"text": "ዩናይትድ ስቴትስ", "start": 33, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "የኢጣልያ የፖለቲካ ቀውስ በኢጣልያ ባለፈው ሳምንት የተጀመረው ጥምር መንግሥት ምሥረታ ከተቋረጠ በኋላ ሀገሪቱ ጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሰይሞላታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢጣልያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢጣልያ", "start": 16, "end": 21}], "date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 22, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በሀገሪቱ ምርጫ እስከሚካሄድ ይቆያል የተባለው ጊዜያዊ መንግሥት የኢጣልያ ምክር ቤትን ድጋፍ ካላገኘ መፍረሱ አይቀርም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢጣልያ", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የስድሳ አንድ ዓመቱ ቴይለር እአአ ከሰኔ ዓ ም ወዲህ በእስራት ዘ ሄግ ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የስድሳ አንድ ዓመቱ", "start": 0, "end": 12}, {"text": "እአአ ከሰኔ ዓ ም ወዲህ", "start": 18, "end": 33}], "person": [{"text": "ቴይለር", "start": 13, "end": 17}], "location": [{"text": "ዘ ሄግ", "start": 40, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "ብዙዎች ቴይለርን ተወዳዳሪ እንደሌላቸው ጭራቅ ይቆጥሩዋቸዋል አንዳንዶች የአፍሪቃ ሚሎሴቪች ይሉዋቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴይለርን", "start": 5, "end": 10}, {"text": "ሚሎሴቪች", "start": 51, "end": 56}], "location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ሌሎች ደግሞ በአፍሪቃ ከሚካሄዱት ብዙዎቹ ጦርነቶች ትርፍ ካካበቱት መካከል እንደ አንዱ ይመለከቱዋቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 8, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "አስራ አራት ልጆችና የልጅ ልጆች እንዳሉዋቸው የገለጹት ቴይለር ለስብዕና ፍቅር ያላቸውና ዕድሜአቸውን ሙሉ ለፍትህና ለትክክለኛ አሰራር የታገሉ መሆናቸውን ነው ያመለከቱት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴይለር", "start": 35, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ሰዎች ሳይወግኑ በቴይለር አንጻር የተሰነዘረውን ክስ በትክክለኛ መንገድ እንዲመለከቱትም ግሪፊትስ አክለው ተማጽነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በቴይለር", "start": 10, "end": 15}, {"text": "ግሪፊትስ", "start": 55, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ብዙዎች በአንጻራቸው አስቀድመው ስለፈረዱዋቸው ሚስተር ቴይለር ጉዳያቸውን በሚያቀርቡበት ወቅት ብዙ ችግር እንደሚገጥማቸው ተረድተነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴይለር", "start": 34, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ፡ ከህዝብ የምንጠይቀው የሚቀርቡ መረጃዎችን ባልወገነ መንገድ እንዲመለከቱና ቴይለር የሚሉትን እንዲያደምቱ ነው የምንጠይቀው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴይለር", "start": 53, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ህጻናትን በውትድርና ተግባር የሚሰማሩበት ተግባር የቻርልስ ቴይለር ፈጠራ አይደለም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የቻርልስ ቴይለር", "start": 31, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ዘጠና አንድ በብዛት ከሲየራ ልዮንና ከላይቤርያ የመጡ ምስክሮችን አቅርበናልል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሲየራ ልዮንና ከላይቤርያ", "start": 13, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ከነዚህም ሰላሳ ሰባቱ በቻርልስ ቴይለር እና በትዕዛዝ በሲየራ ልዮን በትዕዛዝ በተፈጸሙት አስከፊ የጭካኔ ተግባራት መካከል ግንኙነት መኖሩን መስክረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በቻርልስ ቴይለር", "start": 14, "end": 24}], "location": [{"text": "በሲየራ ልዮን", "start": 34, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "እና የተከሳሽ ጠበቆች ለዚሁ ለቀረበው ማስረጃ አንጻራዊ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቴይለር ጠበቃ ግን ደምበኛቸው ራሳቸውን ከቀረበባቸው ክስ ነጻ እንደሚያወጡ በርግጠኝነት ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የቴይለር", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ምንም እንኳን ምስክሮቻችን አደጋ ላይ ሊወድቁ ቢችሉምና ለወደፊቱ ስጋት ቢኖራቸውም ቃላቸውን ለመስጠት ፈቃደኟ በመሆናቸው በጣም ተደስተናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሲየራ ልዮን ለተካሄደው የጭካኔ ተግባር ቻርልስ ቴይለር ብቸኛው ተጠያቂ አለመሆናቸው ይታወቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሲየራ ልዮን", "start": 0, "end": 8}], "person": [{"text": "ቻርልስ ቴይለር", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ አካባቢ ለብዙ ጊዜ ትልቅ ስልጣን ያላቸው ግለሰቦች ቅጣት ይደርስብናል ብለው አይሰጉም ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዚህ አካባቢ", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "ለብዙ ጊዜ", "start": 9, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን በልዩው ፍርድ ቤት አማካይነት አሁን ይህንን አሰራር ቀይረናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ሀገር ወንጀልን በመታገሉ ረገድ ትልቅ መሻሻል እያደረግን እንገኛለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የቻርልስ ቴይለር ጠበቃ ምስክሮቹን የሚያቀርብበት ጊዜ ከስድስት እስከ ዘጠኝ ወር ሊወስድ እንደሚችል ተገምቶዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የቻርልስ ቴይለር", "start": 0, "end": 10}], "date": [{"text": "ከስድስት እስከ ዘጠኝ ወር", "start": 34, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞው የላይቤርያ ፕሬዚደንት ቻርልስ ቴይለርም ጠበቆቻቸው ከቀረበባቸው ክስ ነጻ እንደሚያደርጉዋቸው እርግጠኛ መሆናቸው ተገልጾዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቻርልስ ቴይለርም", "start": 20, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ተስፋቸው ገሀድ መሆን መቻሉ ግን እስኪታወቅ ድረስ ገና ብዙ ወራት ማለፋቸው እንደማይቀር ነው ከፍርድ ቤቱ አካባቢ የተገኙ ምንጮች የሚያመለክቱት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ገና ብዙ ወራት", "start": 35, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የፈረንሣይ ፖሊስ የካሌ ስደተኞች ላይ ጥቃት እና በደል በመፈጸም ስደተኞች ላይ የሚረጭ አቃጣይ ንጥረ ነገርም ይጠቀማል የሚል ነው ክሱ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሣይ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "የካሌ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የፈረንሣይ መንግሥት በሀገር ውስጥ ሚንሥትርሩ በኩል በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች የቀረበበትን ክስ እና ውንጀላዎች በጽሑፍ መግለጫ አስተባብሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሣይ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ተጨባጭ መረጃ እንኳን ባይገኝም የኃይል አጠቃቀም እና ሕግን መተላለፍ እንዲሁም የሥነ ምግባር ጥሰት የመኖሩን ትክክለኛነት ማረጋገጡን ግን በዘገባው ላይ አመልክቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአንድነት ፓርክ ጉብኝት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአንድነት ፓርክ", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ መለስ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደ ገደማ ሚሲዮኖች አሏት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መለስ", "start": 3, "end": 6}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ጥሪ የተደረገላቸው ሰራተኞች ከአንድ የተወሰነ ቦታ የተጠሩ እንዳልሆኑ አቶ መለስ ጨምረው ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መለስ", "start": 51, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማቶች ስልጠና ተሰጥቷቸው በተለያዩ ኤምባሲዎች ለሥራ መመደባቸውን አስታውቋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተቋሙ አጠናሁት ያለው መዋቅር በጠቅላይ ምኒስትሩ ጸድቆ በቅርቡ የዲፕሎማቶች ዳግም ምደባ እንደሚደረግም አክሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኛ ህጻናትና የጤና ሥርዓቱ በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎቱ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሕጻናት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተገለጠ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 31, "end": 37}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 49, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "ከሕጻናት ማሳደጊያ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ ለአካል ጒዳተኞች የጤና ሥርዓት በአዲስ መልክ እየተዘረጋ መሆኑም ተገልጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የጤና ሥርዓትና አካል ጉዳተኞች ህጻናት በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎቱ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሕጻናት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተገለጠ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 31}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 43, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "ቢሊዮን ኪዩቢክ ውኃ በየዓመቱ ይልቀቅ የሚለው ሃሳባቸው የሚሆን ነገር አይደለም አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዓመቱ", "start": 13, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ኅብረት አባል ሃገራት መሪዎች ከትናንት ከቀትር በኋላ አንስቶ እስከዛሬ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉባኤ አጠናቀቁ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}], "date": [{"text": "ከትናንት ከቀትር በኋላ አንስቶ እስከዛሬ", "start": 25, "end": 50}, {"text": "የሁለት ቀናት", "start": 58, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "የ ዓም የኢትዮጵያ እቅዶችና ተግዳሮቶቻቸው ኢትዮጵያ ን ሸኝታ አዲሱን ን ከተቀበለች ሁለተኛ ሳምንቷን አገባደደች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የ ዓም", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሁለተኛ ሳምንቷን", "start": 53, "end": 63}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 5, "end": 11}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 6, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የፀረ ሽብር ሕግ አጠቃቀም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የኑሮና የገቢ ልዩነት በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ በሀብታምና በድሃ መካከል ያለዉ የኑሮ ልዩነት እየሰፋ መጥቷል ተባለ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ", "start": 20, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የእሳት አደጋ በመርካቶ በዛሬዉ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ የገበያ ስፍራ የእሳት አደጋ መድረሱ ተሰማ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በመርካቶ", "start": 15, "end": 20}, {"text": "በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ", "start": 30, "end": 47}], "date": [{"text": "በዛሬዉ ዕለት", "start": 21, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "የእሳት አደጋ በመርካቶ እሳቱን ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞችና ተሽከርካሪዎች በርከት ብለዉ ቢሰማሩም መንገዱ ጠባብ በመሆኑ ሁሉንም ማስተናገድ እንዳልቻለም ዘጋቢያችን ገልጾልናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመርካቶ", "start": 9, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የብሔራዊ ፈተና ዝግጅት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኦሮሚያ የተጠራው አድማ መወያያ ሆኗል ኦሮሚያ ያለፈውን ዓመት እዚህም እዚያም በሚገነፍሉ ተቃውሞዎች ስትናጥ ነበር ያሳለፈችው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኦሮሚያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ያለፈውን ዓመት", "start": 30, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም አሠሪዎች በክፍት የሥራ ቦታቸው የፈረንሳይ ዜጋ መቅጠር ያልቻሉበትን ምክንያት ማስረዳት ይኖርባቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳይ", "start": 24, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "የፈረንሳይ የስደተኞች ረቂቅ ሕግ ፈረንሳይ የውጭ ዜጎችን ለሥራ በኮታ ወደ ሃገርዋ የማስገባት እቅድ እንዳወጣች መንግሥት በቅርቡ አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳይ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ፈረንሳይ", "start": 1, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ይኽው የኮታ አሠራር በመጪው ዓመት በሃገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ ላይ ይውሏል ተብሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመጪው ዓመት", "start": 13, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የሠለጠነ የውጭ ባለሞያን ወደ ፈረንሳይ የማስገባቱ እቅድ ከቀኝ ጽንፈኞች እና የውጭ ዜጎች ፈረንሳይ መግባታቸውን ከሚቃወሙ ወገኖች ተቃውሞ እየቀረበበት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፈረንሳይ", "start": 19, "end": 24}, {"text": "ፈረንሳይ", "start": 57, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ዝርዝሩን የፓሪስዋ ዘጋቢያችን ሃያማኖት ጥሩነህ በዛሬው አውሮጳ እና ጀርመን ዝግጅታችን ታቀርብልናለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፓሪስዋ", "start": 6, "end": 11}, {"text": "አውሮጳ", "start": 35, "end": 39}, {"text": "ጀርመን", "start": 43, "end": 47}], "person": [{"text": "ሃያማኖት ጥሩነህ", "start": 19, "end": 29}], "date": [{"text": "በዛሬው", "start": 30, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የተመድና የዓለም ሠላም መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተመድና", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ዩክሬን የምሥራቅ ምዕራቦች መሻኮቻ ሀገር ባለፉት አስምስት ወራት ብቻ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዉ ሞቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩክሬን የምሥራቅ ምዕራቦች", "start": 0, "end": 16}], "date": [{"text": "ባለፉት አስምስት ወራት", "start": 26, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "በስንዴ ምርቱ ከዓለም የታወቀዉ ግዛት በነፋሻ አየሩ የሚወደደዉ ያ ግዛት እየጠፋ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሩሲያና የዩክሬን መሪዎች እንደ ወዳጅ እየተጨባበጡ ለመደራደር ለማደራደር ቃል እየገቡ እንደ ጦረኛ ወታደሮቻቸዉን ያዋጋሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሩሲያና የዩክሬን", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የዋሽግተን ብራስልስ ተሻራኪዎች ሩሲያ ጦር ማዝመቷን እያወገዙ እሩሲያ ድንበር ጥግ ጦር ያሰፍራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዋሽግተን ብራስልስ", "start": 0, "end": 12}, {"text": "ሩሲያ", "start": 20, "end": 23}, {"text": "እሩሲያ ድንበር", "start": 39, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ጦርኛ ጦር እያሰፈሩ እንደ ሠላም ወዳድ ዩክሬንን የሚያብጠዉ ዉጊያ በድርድር መፈታት አለበት ይላሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩክሬንን", "start": 29, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የናትሴ ጀርመን ጦር ፖላንድን መዉረሩን ለመበቀል ብሪታንያና ፈረንሳይ በጀርመን ላይ ጦርነት ካወጁ እነሆ ዛሬ ሰባ አምስተኛ ዓመቱን ደፈነ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የናትሴ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 5, "end": 9}, {"text": "ፖላንድን", "start": 13, "end": 18}, {"text": "ብሪታንያና ፈረንሳይ በጀርመን", "start": 31, "end": 49}], "date": [{"text": "ዛሬ ሰባ አምስተኛ ዓመቱን", "start": 66, "end": 82}]}}, "schema": []} {"input": "የዓለምና ሁለተኛዉ የተባለዉን ያን ዘግናኝ ጦርነት በድል አድራጊነት ካተጠናቀቁት እዉቅ የዓለም መሪዎች አንዱ የሶቬት ሕብረቱ ጆሴፍ ስታሊን አንድ አባባል ነበራቸዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሶቬት ሕብረቱ", "start": 69, "end": 78}], "person": [{"text": "ጆሴፍ ስታሊን", "start": 79, "end": 87}]}}, "schema": []} {"input": "የኪየቭና ኪየቭን የሚደግፉት የምዕራብ ፖለቲከኞች ባንፃሩ የፑቲንዋ ሩሲያ ሥለ ዩክሬን የምትከተለዉን ምርሕ ከስታሊኗ ሶቬት ሕብረት መርሕ እርምጃ ጋር ያመሳስሉታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኪየቭና ኪየቭን", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ሩሲያ", "start": 42, "end": 45}, {"text": "ዩክሬን", "start": 49, "end": 53}, {"text": "ሶቬት ሕብረት", "start": 73, "end": 81}], "person": [{"text": "የፑቲንዋ", "start": 36, "end": 41}, {"text": "ከስታሊኗ", "start": 67, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "የሩሲያ ወታደሮችን እንቅስቃሴ የሚያሳይ የሳተላይት ፎቶ ግራፍ አለ የሚል ዘገባ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሩሲያ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "በተጨባጭ ግን በኮፒዉተር የተሠራ ጨዋታዎች መሆናቸዉንና ያ ምሥል ከዚያ የተወሰደ መሆኑ ተረጋግጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሠላም ሂደት እንዲጀመር በሚጥሩት በዩክሬንና በሩሲያ ጦር ሐይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች መካከል የምክክር መርሐ ግብር ለማዘጋጀት ተስማምተናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዩክሬንና በሩሲያ", "start": 22, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ወደ ጋራ የተኩስ አቁም ሥምምነት የሚደረገዉን ሽግግር ለማፋጠን በሰወስትዮሹ አገኛኝ ቡድን አማካይነት ምክክር እናደርጋለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አነሱ የቡድኑ አባላት የጋራ የሆነዉ የተኩስ አቁም የመቆጣጣሪና የማጣሪያ መርሐ ግብራቸዉን እንደሚያቀርቡ ተስፋ አለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሚንስክ ላይ ሥለሠላም ድርድር ለመናገር በስታሊን ሥልት ዉጪ ጉዳይ ሚንስራቸዉን ያልጠበቁት ፖሮሼኮ ብራስልስ ላይ ተቃራኒዉን ለማለትም መከላከያ ሚንስትራቸዉን አልጠበቁም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሚንስክ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ብራስልስ", "start": 62, "end": 67}], "person": [{"text": "በስታሊን", "start": 25, "end": 30}, {"text": "ፖሮሼኮ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "ለሠላም የተጠናከረ ዓለም አቀፍ ጥረት ቢደረግም እና ከፍተኛ ጉጉት ቢኖረንም ዩክሩን ባሁኑ ሰዓት የዉጪ ወረራና የሽብር ሠለባ ሆናለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩክሩን", "start": 48, "end": 52}], "date": [{"text": "ባሁኑ ሰዓት", "start": 53, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ከነሐሴ ሃያ ሰባት ጀምሮ ደግሞ በሺ የሚቆጠሩ የዉጪ ወታደሮችና በመቶ የሚቆጠሩ ታንኮች ዩክሬን ግዛት ዉስጥ ሰፍረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከነሐሴ ሃያ ሰባት ጀምሮ", "start": 0, "end": 15}], "location": [{"text": "ዩክሬን", "start": 55, "end": 59}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕ ለዩክሬን ብቻ ሳይሆን ለመላዉ አዉሮጳ ሠላምና መረጋጋት ሲበዛ አደገኛ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለዩክሬን", "start": 3, "end": 8}, {"text": "አዉሮጳ", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ግን ለሐያላኑ ግልፁ ሐቅ ሕቅታ ለሠላም መሆን የነበረበት አለመሆኑ ወይም አለማድረጋቸዉ መኩሪያ የሆነ ነዉ የመሠለባቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ማክሰኞ በሚንስኩ ጉባኤ የተካፈሉት የአዉሮጳ ሕብረት የዉጪ ግንኙነት ሐላፊ ወይዘሮ ካትሪን አሽተን ጉባኤዉ ጦርነቱ የሚቆምበትን ብልሐት መቀየሱን አስታዉቀዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ማክሰኞ", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "በሚንስኩ", "start": 10, "end": 15}], "organization": [{"text": "የአዉሮጳ ሕብረት", "start": 27, "end": 37}], "person": [{"text": "ካትሪን አሽተን", "start": 57, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ዉጊያዉ የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ በጣም ወሳኝ በሆነዉ በሠላምና በፀጥታ ጉዳይና የአዋሳኝ ድንበር አካባቢዎችን ደሕንነት በማረጋገጡ ላይ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እኛ አዉሮጳ ሕብረት ዉስጥ ያለነዉ ከሩሲያ ጋር መጋጨቱን አንፈልገዉም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አዉሮጳ ሕብረት", "start": 3, "end": 12}], "location": [{"text": "ከሩሲያ", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ሩሲያም ከአዉሮጳ ሕብረት ጋር የመጋጨቱ ፍላጎት ሊኖራት አይገባም ብዬ አምናለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሩሲያም", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "ከአዉሮጳ ሕብረት", "start": 5, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ይሕ ቢቀር የአዳዲሶቹ የኪየቭ መሪዎች ርምጃ ሩሲያን አዉሮጳ ዉስጥ የነበራትን ተሠሚነትና የምታሳርፈዉን ተፅዕኖ ከፍፃሜዉ የሚያደርስ ነዉ ከሚል ሥጋት ባልዶላት ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኪየቭ", "start": 14, "end": 18}, {"text": "ሩሲያን አዉሮጳ", "start": 28, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ተገንጣዮቹ በሩሲያ የሠለጠኑ በሩሲያ የታጠቁ በሩሲያ ገንዘብ የሚደገፉ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሩሲያ", "start": 7, "end": 11}, {"text": "በሩሲያ", "start": 18, "end": 22}, {"text": "በሩሲያ", "start": 28, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ሩሲያ ሆን ብላ እና በተደጋጋሚ የዩክሬንን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ጥሳለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሩሲያ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የዩክሬንን", "start": 20, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "የሩሲያ ወታደሮች ዩክሬን ዉስጥ መግባታቸዉን የሚያሳየዉ አዲሱ ምሥል ደግሞ ዓለም ሁሉንም በግልፅ እንዲያዉቀዉ ያደርጋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሩሲያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ዩክሬን", "start": 11, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ዓለም አዉቆ የሚያደርገዉ ወይም ለማድረግ የሚችለዉ ካለ የሚያዉቀዉ ሁሉንም ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተሰናባቹ የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆሴ ማኑኤል ባሮሶ እንዳሉት ምዕራባዉያንም ሩሲያም ቀጥታ ግጭት ጦርነቱን አይፈልጉት ይሆናል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ሕብረት", "start": 6, "end": 16}], "person": [{"text": "ሆሴ ማኑኤል ባሮሶ", "start": 29, "end": 40}], "location": [{"text": "ሩሲያም", "start": 56, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት አስምስት ወራት ብቻ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዉ ሞቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት አስምስት ወራት", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "የአሽተን ዲፕሎማሲ የባሮሶ የድርድር ሐሳብ ከዘገየ የፑቲንም የድርድር መልዕክት በርግጥ አርፍዷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የአሽተን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የባሮሶ", "start": 12, "end": 16}, {"text": "የፑቲንም", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ለሠላም ካሰቡ ግን የዉይይት ድርድሩ መፍትሔ ዘገየ እንጂ ጨርሶ አልቀረም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኮምፒውተር ሳይንስ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቃዛፊ ከተገደሉ በኋላ ሊቢያ የጦር አበጋዞች የየጎጥ ሚሊሺያ መፈንጪያ የአሸባሪዎች መደራጂያ የስደተኞች መገደያ መሸጪያ መደፈሪያ መታገቻ ሆናለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቃዛፊ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 14, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የሊቢያ መዘዝ ለሳሕሎች ተርፎ ከማሊ እስከ ለኒዠር ከቡርኪና ፋሶ እስከ ቻድ ሺዎች ተገድለዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ከማሊ", "start": 19, "end": 22}, {"text": "ለኒዠር ከቡርኪና ፋሶ", "start": 27, "end": 40}, {"text": "ቻድ", "start": 45, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "ሞስኮ ላይ ድርድር በርሊን ላይ ጉባኤ ብራስልስ ላይ ዉይይት እያለ ይራወጥ ያዘ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሞስኮ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "በርሊን", "start": 12, "end": 16}, {"text": "ብራስልስ", "start": 24, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "በሊቢያ እና በሶሪያ ጦርነት ተቃራኒ ኃይላትን የሚረዱት የቱርክ የፈረንሳይ የሩሲያ እና የግብፅ መሪዎች እንደ እንደ ፖለቲካ ዲፕሎማሲዉ ወግ ተነጋግረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሊቢያ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በሶሪያ", "start": 8, "end": 12}, {"text": "የቱርክ የፈረንሳይ የሩሲያ", "start": 35, "end": 51}, {"text": "የግብፅ", "start": 55, "end": 59}]}}, "schema": []} {"input": "የአንዲት ሊቢያ የአንድ ዘመን ትዉልዶች ግን የተፋላሚ ኃይላት መሪዎች ስለገዛ ሐገራቸዉ መነጋገር ዓይደለም አንድ አዳራሽ ዉስጥ አብሮ መቀመጥም አልፈለጉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 6, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ልዩነታቸዉ ስር የሰደደ ስለሆነ ይላሉ የጉባኤዉ አስተናጋጅ የጀርመኗ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንጌላ ሜርክል", "start": 61, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለዉ ልዩነት በጣም ሰፊ በመሆኑ አይነጋገሩም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና እዚሁ በቅርብ ነበሩ አንድ ክፍል ዉስጥ ግን አልነበሩም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ኃያላን በርሊን ላይ ሥለ ሊቢያ ዉድመት ሲነጋገሩ የሐፍጣር ጦር የነዳጅ ማምረቻና ማከማቻ ተቋማት ነዳጅ ዘይት እንዳሸጡ አግዷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በርሊን", "start": 10, "end": 14}, {"text": "ሊቢያ", "start": 21, "end": 24}], "person": [{"text": "የሐፍጣር", "start": 36, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "ሐፍጣር እንደ ጦር አበጋዝ ወታደራዊ እርምጃ ሲወስዱ አል ፈራጅ እንደ ሲቢል መሪ የተረፋቸዉን አማራጭ ቀሰቀሱ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሐፍጣር", "start": 0, "end": 4}, {"text": "አል ፈራጅ", "start": 33, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም ተኩስ አቁሙን ወንጀለኛዉ ሐፍጣር ትሪፖሊን ለመቆጣጠር እና ተጨማሪ ደም ለማፍሰስ ጦር መሳሪያ ለማከማችትና ወታደሮቹን ለማደራጀት ይጠቀምበታልና ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሐፍጣር", "start": 23, "end": 27}], "location": [{"text": "ትሪፖሊን", "start": 28, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ተቃዉሟችን ለምዕራባዉያን ለፀጥታዉ ምክር ቤትና ለአዉሮጳ ሕብረት መልዕክት ለማስተላለፍ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለፀጥታዉ ምክር ቤትና ለአዉሮጳ ሕብረት", "start": 16, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ቱርክ የኔቶ አባል ብትሆንም የቱርኩ ፕሬዝደንት አጋጣሚዉን በመጠቀም ጦራቸዉን ወደሊቢያ ለማዝመት ይፈልጋሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቱርክ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የቱርኩ", "start": 18, "end": 22}, {"text": "ወደሊቢያ", "start": 49, "end": 54}], "organization": [{"text": "የኔቶ", "start": 4, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "በ የሁለተኛ ደረጃ ትምሕርቱን ለመከታተል ከሰሜን ምስራቃዊቱ የትዉልድ መንደሩ አጅዳቢያ ሻል ወዳለችዉ ከተማ ደርና ገባ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አጅዳቢያ", "start": 49, "end": 54}, {"text": "ደርና", "start": 68, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "በዚያዉ ዓመት ከጥንቷ ጣራቦሊስ ቅኝ ገዢ ከቱርክ ደም የሚወርሱት የንጉስ ኢድሪስ ሐብታም ሚንስትር መሐመድ አል ሳራጅ የወንድልጅ አባት ሆኑ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚያዉ ዓመት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "ጣራቦሊስ", "start": 14, "end": 19}, {"text": "ከቱርክ", "start": 26, "end": 30}], "person": [{"text": "ኢድሪስ", "start": 46, "end": 50}, {"text": "መሐመድ አል ሳራጅ", "start": 62, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "ፋይዝ እንደ ሐብታም ሚንስትር ከቱጃሮቹ ትምሕርት ቤት ፊደል ሲቆጥር ወጣቱ ኸሊፋ ጦር ትምሕርት ቤት ገባ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፋይዝ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ኸሊፋ", "start": 47, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በ ሻለቃ ሙዓመር ቃጣፊ በመሩት መፈንቅለ መንግሥት የንጉስ ኢድሪስን ዘዉዳዊ አገዛዝ ሲያስወግዱ ወጣቱ የጦር መኮንን ከቃዛፊ ቀኝ እጆች አንዱ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሙዓመር ቃጣፊ", "start": 6, "end": 14}, {"text": "ኢድሪስን", "start": 37, "end": 42}, {"text": "ከቃዛፊ", "start": 73, "end": 77}]}}, "schema": []} {"input": "ኸሊፋ እንደ ወታደር ምሽግ ገብቶ እንደ ፖለቲከኛ ቤተንግስትን የሚያማትረዉን የናስር አስተምሕሮን ሲያቀነቅኑ ፋይዝ ትምሕርት ቤት እያማረጡ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ይዘጋጁ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኸሊፋ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የናስር", "start": 48, "end": 52}, {"text": "ፋይዝ", "start": 68, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "በዉልደት ክልስ ባመለካከት ቅይጥ የሆኑት የመስመር መኮንን ሶቭዬት ሕብረት ሔደዉ የአብዮታዊ የጦር መኮንንነትን ተምረዉ ተመለሱ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሶቭዬት ሕብረት", "start": 37, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "በ አረቦች እና እስራኤል ሲዋጉ ሲና በረሐ የነበረዉን የእስራኤል ጦር ምሽግ ሰብሮ የገባዉ የአረብ ጦር አባል በመሆናቸዉ ተሸልመዉ ተሾሙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "እስራኤል", "start": 10, "end": 15}, {"text": "ሲና በረሐ", "start": 20, "end": 26}, {"text": "የእስራኤል", "start": 34, "end": 40}, {"text": "የአረብ", "start": 57, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "በ ቻድን የሚወጋዉን ጦር እንዲያዙ ሲሾሙ ፈይዝ አልሰራጅ በሥነ ሕንፃ አርክቴቸር ትምሕርት ከዩኒቨርስቲ ተመረቁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቻድን", "start": 2, "end": 5}], "person": [{"text": "ፈይዝ አልሰራጅ", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "የአሜሪካዉ ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት መረጃ አቀባይ ሰላይ መሆናቸዉ በሰፊዉ መነገር የጀመረዉም ያኔ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአሜሪካዉ ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት", "start": 0, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "የሥነ ሕንፃዉ ባለሙያ ፋይዝ አልሰራጅ ግን በዚህ ሁሉ መሐል የሊቢያ የቤቶች ጉዳይ ሚንስቴር ባልደረባ ሆነዉ ይሰሩ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፋይዝ አልሰራጅ", "start": 14, "end": 23}], "location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 38, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ጀምሮ አልሰራጅ የፖለቲካ ኃይልና ተጣማሪ እየቀያየሩ የትሪፖሊን ፖለቲካ ሲዘዉሩ ሐፍጣር ከቤንጋዚ ተቀናቃኞቻቸዉን ተራ በተራ እያጠፉ ኃይላቸዉን ያጠናከሩ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ጀምሮ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አልሰራጅ", "start": 6, "end": 11}, {"text": "ሐፍጣር", "start": 52, "end": 56}], "location": [{"text": "የትሪፖሊን", "start": 35, "end": 41}, {"text": "ከቤንጋዚ", "start": 57, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሊቢያ ተዋጊዎች ላይ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ጥሏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}], "location": [{"text": "በሊቢያ", "start": 19, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "በ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤትን ዉሳኔን በመጣስ ሊቢያ በቦምብ እድትደበደብ ሲወሰን ኢጣሊያ የትነበረች ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤትን", "start": 2, "end": 32}], "location": [{"text": "ሊቢያ", "start": 43, "end": 46}, {"text": "ኢጣሊያ", "start": 65, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የያኔዎቹን ጀብደኞቹን መሪዎች ማንነት ሁሉም ስለሚያወቀዉ እኔ መጥቀስ ያለብኝ አይመሰለኝም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ላቭሮቭ ጀብደኛ ያሏቸዉ የ ዶቹ ወራሪዎች ሳርኮዚ ካሜሩን እና ኦባማ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ላቭሮቭ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሳርኮዚ ካሜሩን", "start": 26, "end": 35}, {"text": "ኦባማ", "start": 39, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "የአንካራና የሞስኮ መሪዎች የሊቢያ ተፋላሚ ኃይላትን ተኩስ እንዲያቆሙ ማስገደዳቸዉ ንቅናቄዉ ለሰላም ወዳዶች ሳይደግስ አይጣላም ዓይነት ሆኖ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአንካራና የሞስኮ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "የሊቢያ", "start": 17, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ባለፈዉ ሳምንት ተኩስ አቁሙን በፊርማ ለማፀደቅ ሞስኮ ላይ የተጠራዉን ድርድር የጦር አበጋዝ ኸሊፋ ሐፍጣር ማቋረጣቸዉ ተስፋ በተስፋ ያስቀረዉ መስሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ሳምንት", "start": 5, "end": 14}], "location": [{"text": "ሞስኮ", "start": 35, "end": 38}], "person": [{"text": "ኸሊፋ ሐፍጣር", "start": 63, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ትናት በርሊን የተደረገዉ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ደግሞ የሞስኮዉን ጅምር የሚያጠናክር የተኩስ አቁሙን የሚያፀና መሆኑ በሰፊዉ ተነግሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በርሊን", "start": 4, "end": 8}, {"text": "የሞስኮዉን", "start": 32, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ሐይኮ ማስ ከሚነገረዉም አለፍ ብለዉ ለሊቢያ ሰላም የሚወርድበት ቁልፍ አግኝተናል ይላሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመኑ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ለሊቢያ", "start": 42, "end": 46}], "person": [{"text": "ሐይኮ ማስ", "start": 19, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "የገንባንበት ጉባኤን ዓላማ ዛሬ ከግቡ ካደረስን በኋላ የሊቢያን ጦርነት የምንፈታበትን ቁልፉ አግኝተናል ማለት እችላለሁ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 17, "end": 19}], "location": [{"text": "የሊቢያን", "start": 34, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን በሊቢያዉ ቀዉስ በቀጥታ እጃቸዉን ካላስገቡ ትላልቅ የአዉሮጳ ሐገራት አንዷ ጀርመን ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሊቢያዉ", "start": 6, "end": 11}, {"text": "የአዉሮጳ", "start": 38, "end": 43}, {"text": "ጀርመን", "start": 53, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ጀርመን የጨበጠችዉ በማስ አገላለጥ የመትሔ ቁልፍ የአዉሮጳ ሕብረት እንዲሆን የሕብረቱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች እየመከሩ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የአዉሮጳ ሕብረት", "start": 31, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "የቱርክ የረጅም ጊዜ ጠላት ግሪክ ግን የሕብረቱን የጋራ አቋም ለመሻር ትፎክራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቱርክ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ግሪክ", "start": 17, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ግብር ከፋዮች በሐረሪ ክልል ቅሬታ እያሰሙ ነው ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሐረሪ ክልል", "start": 9, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ በነኢንጅንየር ይልቃል ጌትነት የሚመራው የሰማያዊ ፓርቲ ክንፍ ፓርቲውን ወደ ቀድሞው ህጋዊ የአመራር ጥንካሬው ለመመለስ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታወቀ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሰማያዊ ፓርቲ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "የሰማያዊ ፓርቲ", "start": 40, "end": 49}], "person": [{"text": "ይልቃል ጌትነት", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ይኸው የፓርቲው ክንፍ ትናንት በአዲስ አበባ ባካሄደው ስብሰባ ይህን የፓርቲውን እቅድ የሚያስፈጽም አንድ የስራ አስኪያጅ ኮሚቴም ማቋቋሙንም ገልጿል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ትናንት", "start": 14, "end": 18}], "location": [{"text": "በአዲስ አበባ", "start": 19, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቀነስ ይህን ያህል ሚና ይጫወታል ብለን መዘርዘር ባንችልም አደጋዉን ለመቀነስ ሚና እንዳለዉ እሙን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኤች አይቪ ላይ የሰራነዉ ስህተት የኮሮና ላይ ልንደግም አይገባም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሁሉም በጥምረት በጋራ የሚሰራበት ጊዜ ነዉ ተወያዮች ያነስዋቸዉ ነጥቦች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ ለተኅዋሲዉ ማርከሻ የሚሆን መድሐኒትም ይሁን መከላከያ ክትባት አልተገኘም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኮሮና ተኅዋሲ ስርጭትን ለመግታት የዓለም ሃገራት መንግሥታት በየሃገሮቻቸዉ የተለያዩ የጥንቃቄ ድንጋጌዎችን እያሳለፉ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ሥርጭትን ለመግታት ለአምስት ወራት የሚዘልቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን አስታዉቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "ለአምስት ወራት", "start": 30, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "በኢትዮጵያ ኅብረተሰቡ በተኅዋሲዉ እንዳይያዝ ነባሩን ማኅበራዊ ትስስር እንዲገታ ለማድረግ የሚደረገዉ ሙከራም ከባድ ሲሆን ታይቶአል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "የኮሮና ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያ ከሌሎች ሃገሮች ምን ልምድን ትዉሰድ", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 17, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "በሃገሪቱ ዉኃ በወረፋ የሚታደልበት አሰራር በመኖሩ የንጽሕና መጠበቅያ ዉኃ እጥረት ቢኖር እንኳ ንክኪን መቀነስ አካላዊ ቅርቀትን መጠበቅ ያስፈልጋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኮሮና ተኅዋሲ አደገኝነነት ለጥቁር አልያም ለአፍሪቃ አደጋ የለዉም በሚል በተሳሳተ መረጃ ችላ ተብሎ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለአፍሪቃ", "start": 28, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ነገር ግን ሃገሪቱ ላይ የመጀመርያዉ የኮሮና ተኅዋሲ ታማሚ ከተገኘ በኋላ ጉዳዩ አጽኖት ተሰጥቶት ጥንቃቄ ለማድረግ እየተሞከተረ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኮሮና ተኅዋሲ በመጀመርያ በኢትዮጵያ ሳይሆን በሌሎች ሃገሮች ተዛምቶ መረጃዉ እኛ ጋር ቢደርስም በቅድምያ ጥንቃቄ ለማድረግ እድሉን አልተጠቀምንም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 17, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ለዚህ ምክንያቱ የኅብረተሰቡ አንድ ላይ የመኖር ባህላዊ ሁኔታ ሊሆን ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወይም ኅብረተሰቡ ላይ ያለዉን የባህሪ ለዉጥ ለማምጣት አስቸጋሪ ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኮሮና ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወዲህ የተከሰተ ከባድ ቀዉስ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕዝብን የሚያፈናቀል እንዲህ ፍርሃት ዉስጥ የሚከት ሁኔታ ታይቶ አይታወቅም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ማኅበራዊ ትስስር በጎላበት በኢትዮጵያ ኮሮናን ለመከላከል የሚደረገዉ ጥረት ከባድ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 17, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ ከአዲስ አበባ ም ከንቲባ ጀምሮ የተለያዩ ሚኒስትሮች ኅብረተሰቡን ስለኮሮና ጥንቃቄ ንቃትና ትምህርት ለማድረግ ሲጥሩ ይታያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአዲስ አበባ", "start": 5, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቀነስ ይህን ያህል ሚና ይጫወታል ብለን መዘርዘር ባንችልም አደጋዉን ለመቀነስ ግን ሚና እንዳለዉ እሙን ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአፍሪቃ የኮሮና ተኅዋሲ መዛመት ታሪክ ሲታይ አብዛኛዉን የሚታየዉ በከተሞች ላይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ የሆነዉ በአፍሪቃ ዋና ከተሞች ከአዉሮጳ አልያም ከሌላ ክፍለዓለማት ከተኅዋሲዉ ጋር ንኪኪ ያላቸዉ ተጓዦች ስለሚገቡ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ ዋና ከተሞች ከአዉሮጳ", "start": 8, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ላይ ያለዉን ሁኔታ ስንወስድ አዲስ አበባ ላይ ይህ ይታያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "አዲስ አበባ", "start": 24, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በሌላ በኩል ከተማ ዉስጥ የሚኖረዉ ሕዝብ ቁጥር በጣም ከፍተኛ እና ተጠጋግቶ የሚኖር በመሆኑ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተኅዋሲዉን መዛመት ስናጤን አዲስ አበባ ከሌሎች ከተሞች ጋር ያ ለዉን መስተጋብርም ማጤን ይኖርብናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 18, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ግን አሁንም ይህ ጉዳይ ሊጤን ይገባል ወደ አዲስ አበባ እንደልብ መዉጣት መግባት ይቻላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 27, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ስንት ሰዉ ተመርምሮ ስንት ሰዉ ተገኘበት ብሎን ልንጠይቅ ይገባል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሃገሪቱ ዉስጥ ኮሮናን ለመርመር ያለዉ አቅም እጅግ ጥቂት ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህም መረጃ ስንሰጥ ከዚህ ሰዉ መካከል ይህን ያህል ተመርምሮ ይህን ያህል በተህዋሲዉ ተይዞ ተገኘ ብለን ግልፅ ልናደርግ ይገባል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በመረጃዉ ላይ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል ተብሎ በአጽሕኖት ሊነገር ይገባል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ወቅት ምንም አይነት የፖለቲካ ልዩነት የሚታይበት መድረክ ሊኖር አይገባም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኮረና ተኅዋሲ ወረርሺኝ የዓለምን የጤና ፖሊስ የጤና መርህ ያጋለጠበትም አጋጣሚ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሃገራት ፖለቲከኞችም ሆኑ የጤና ባለሞያዎች በጤና ፖሊስያችን እንዴት እናስተካክል በተለይ የወረርሽኝ ሕክምናን እንዴት እናቃል ብለዉ ዳግም መርሃቸዉን የሚፈትሹበት ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሌላ በኩል በተለይ በአፍሪቃ የኮሮና መፈወሻ መድሃኒት ናቸዉ ተብሎ እየተራገፉ ናቸዉና ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 13, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ተኅዋሲዉን ማርከሻም ሆነ መከላከያ መድሃኒትም ሆነ ክትባት እስካሁን አልተገኘም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዉይይቱ የተሰታፉትን በማመስገን ሙሉ ዉይይቱን የድምፅ ማድመቻ ማይቀፉን በመጫን እንዲከታተሉ እንጋብዛለን", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከመቶ ዓመታት በላይ ዘልቋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከመቶ ዓመታት በላይ", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ ውጤቶች በየጣቢያዎች ይፋ ተደርገዋል መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሲዳማ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የመንግሥት ባለስልጣናት መታሠር በዛሬዉ ዕለትም የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኣ መታሰራቸዉ ተሰምቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬዉ ዕለትም", "start": 20, "end": 29}], "organization": [{"text": "የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ", "start": 30, "end": 42}], "person": [{"text": "ታዬ ደንደኣ", "start": 63, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኤርትራ ላይ የጣለዉ ማዕቀብ እንዲነሳ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት ጥያቄ ድጋፍም ተቃዉሞ ገጥሞታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}], "location": [{"text": "በኤርትራ", "start": 19, "end": 24}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 44, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ዕልቂት በሰዉ ልጆች ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነዉ ሲልም ድርጅቱ ገልጿል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የድርጅቱ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሀላፊ ሚሸል ባችሌት እንደገለፁት ግጭቱ ከተቀሰቀሰባቸዉ አራት ቦታዎች ዉስጥ በሶስቱ ድርጅቱ ማጣራት አድርጓል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሚሸል ባችሌት", "start": 25, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "በዩንምቢ ከተማ ዉስጥ ቦንጌንዴ እና እንኮሎ መንደሮች ቢያንስ ወንዶች ሴቶችና ህፃናት መገደላቸውን እና ሌሎች ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸውን ማረጋገጥ ችለናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዩንምቢ ከተማ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "ቦንጌንዴ", "start": 14, "end": 19}, {"text": "እንኮሎ", "start": 23, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የተወሰኑ አስከሬኖች ወደ ኮንጎ ወንዝ በመወርወራቸው የሟቾች ቁጥር ከዚህ በላይ ሊጨምር ይችላል ተብሎ ይታመናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኮንጎ", "start": 16, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "የድርጅቱ የምርመራ ቡድን ናባናዚ በተባለዉ ቦታ ማጣራት ያላደረገ በመሆኑ የሟቾችና የጠፉ ሰዎች ቁጥር ሊያሻቅብ ይችላል የሚል ግምት መኖሩንም ሃላፊዋ አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ናባናዚ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘገባ ማጣራቱ በተደረገባቸዉ ቦታዎች የጅምላ መቃብሮች ተገኝተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ተባበሩት መንግስታት ድርጅት", "start": 4, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "ግድያዉ ለማምለጥ ጊዜ በማይሰጥ ሁኔታ በፍጥነት የተካሄደና ዘግንኝ እንደነበርም በሪፖርቱ በዝርዝር መቀመጡን ሃላፊዋ ገልፀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በአንዳንድ ኹኔታዎች የዐይን እማኞች የኮንጎን ወንዝ ለማቋረጥ ሲሞክሩ በርካቶች መገደላቸውን ሌሎች ከነ ሕይወታቸው መቃጠላቸውን ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኮንጎን ወንዝ", "start": 23, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ከቃጠሎዉ በህይወት የተረፉትም ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል በጎሳዎቹ መካከል ዕርቅ ለማዉረድ በድርጊቱ የሚጠየቅ አካል መኖር አለበት ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ግጭቱ በተቀሰቀሰበት አካባቢ የሚገኙ የመንግስት ባለስልጣናትም ህዝቡን ከአደጋ መከላከል ባለመቻላቸዉ ተወቃሾች መሆናቸውን ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በወቅቱ ውጥረቶች እየጨመሩ መሔዳቸውን የሚጠቁሙ ምልክቶች ቢኖሩም እና የኹከት ሥጋት ቢያይልም ከጥቃቶቹ በፊት የጸጥታ ኹኔታውን ለማጠናከር እርምጃ አልተወሰደም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሺህ ሰዎች ደግሞ ከሀገር መሰደዳቸዉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘገባ ያመለከታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት", "start": 24, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "አውሮጳ ጀርመን በአውሮጳ ኮሮና የያዛቸው ቁጥር ጨምሯል እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮጳ ጀርመን በአውሮጳ", "start": 0, "end": 15}, {"text": "በመላው ዓለም", "start": 71, "end": 79}]}}, "schema": []} {"input": "በ ሃገራት በተዛመተው በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ ሺህ ተጠግቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኔዘርላንድስ በኮሮና የመጀመሪያ ሰው መሞቱን የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኔዘርላንድስ", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 47, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመላው ዓለም", "start": 36, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን የበሽታዎች መቆጣጠሪያ መሥሪያ ቤት ትናንት ምሽት የኮሮና ተህዋሲ ያለባቸው ቁጥር ከ በላይ ነው ሲል ነበር ያስታወቀው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጀርመን የበሽታዎች መቆጣጠሪያ መሥሪያ ቤት", "start": 0, "end": 27}], "date": [{"text": "ትናንት ምሽት", "start": 28, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ተህዋሲው በ ቱ ተገኝቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 4, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን ኮሮና ያልተገኘባት የማዕከላዊ ጀርመንዋ ፌደራል ክፍለ ግዛት ዛክሰን አንሃልት ብቻ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የማዕከላዊ ጀርመንዋ", "start": 18, "end": 30}, {"text": "ዛክሰን አንሃልት", "start": 44, "end": 54}]}}, "schema": []} {"input": "የምዕራብ ጀርመኑ ግዛት ኖርድ ራይን ቬስት ፋለን በጀርመን ኮሮና በተገኘባቸው ሰዎች ብዛት ቀዳሚውን ስፍራ እንደያዘ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የምዕራብ ጀርመኑ ግዛት ኖርድ ራይን ቬስት ፋለን በጀርመን", "start": 0, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በደቡብ ጀርመኑ በባድንቩርተምበርግ ፌደራዊ ክፍለ ሃገር እንዲሁም በባቫርያ ግዛት በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች እንዳሉም ተገልጿል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደቡብ ጀርመኑ በባድንቩርተምበርግ", "start": 0, "end": 21}, {"text": "በባቫርያ ግዛት", "start": 41, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "በሴኔጋል በተህዋሲው የተያዙ የውጭ ዜጎች እንዳሉ ሲገለጽ ደቡብ አፍሪቃ አንድ ናይጀሪያም አንድ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ይገኙባቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሴኔጋል", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ደቡብ አፍሪቃ", "start": 36, "end": 44}, {"text": "ናይጀሪያም", "start": 49, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "ብሔራዊ የሥነ ልክ እና የልኬት ደረጃ በኢትዮጵያ አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 24, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ለሰብል ስጋት ሆኗል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አውሮጳ ጀርመን የጀርመን የበጀት ክርክር የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ጉዳይ ከሰሞኑ መክሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮጳ ጀርመን የጀርመን", "start": 0, "end": 15}], "organization": [{"text": "የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት", "start": 26, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በክርክሩ ወቅት የአውሮጳ የልማት ፖሊሲ ስኬታማ እንዳልሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት ርዳታ የሚመደበው ገንዘብም ስደትን እንዳላስቆመ ተጠቅሷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአውሮጳ", "start": 10, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ምክንያትም ለልማት የሚደረገው ርዳታ አዲስ መልክ ሊይዝ ይገባል የሚል ሃሳብ አቅርቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የልማት ርዳታ አጠቃቀምና ስልት ትኩረት ይሻል የስደተኞች ቁጥር ከዕለት ወደ ዕለት መጨመርአውሮጳን በጥቅል ጀርመንን ደግሞ በግል ዛሬም ከማሳሰብ አልቦዘነም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "መጨመርአውሮጳን", "start": 52, "end": 61}, {"text": "ጀርመንን", "start": 67, "end": 72}], "date": [{"text": "ዛሬም", "start": 81, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "በልማት ስም ርዳታ ከሚቀበሉ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰደዱት ወጣቶች ጉዳይ አሁንም መነጋገሪያ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 18, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማለትም ቡንደስታኽ ስለቀጣይ በጀት ጉዳይ ሲከራከር የልማት ርዳታ እና ያላባራውን የስደተኞች ፍልሰት አንስቶ ተከራክሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት", "start": 0, "end": 22}, {"text": "ቡንደስታኽ", "start": 28, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ሁለተኛው ትልቅ ተግባር ስደተኞችን እንዴት መቆጣጠር እና መያዝ ይቻላል የሚለውን ጥያቄ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዉሮጳ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህም ፍሮንቴክስን ማቋቋማችን ትክክል ነበር ግን ደግሞ ፖሊሶች ብቻ ባሉት ፍሮንቴክስ ሰፊዉን የአውሮጳ የውጭ ድንበር ከዳር እስከዳር መጠበቅ አይቻልም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ፍሮንቴክስን", "start": 6, "end": 13}, {"text": "ፍሮንቴክስ", "start": 6, "end": 12}], "location": [{"text": "የአውሮጳ", "start": 61, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ ለወደፊት ፍሮንቴክስን ማጠናከር እና ተገቢዉንም መሣሪያ ባግባቡ ማቅረቡ ትልቁ ሥራ ይሆናል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ፍሮንቴክስን", "start": 11, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ጀርመንም በዚህ በኩል የበኩሏን አስተዋፅኦ እንደምታደርም ለምክር ቤቱ አባላት አስረግጠው ተናግረዋል ሜርክል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመንም", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ሜርክል", "start": 63, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ምክንያት ለምሳሌ በዮርዳኖስ ለሚገኙ ተሰዳጆች የምግብ አቅርቦት በመስተጓጎሉ ሰዎች ወደሌላ አካባቢ እንዲሰደዱ ማስገደዱንም ጠቅሰዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዮርዳኖስ", "start": 15, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "አለበለዚያ ጓዲት እና ጓዶች የመንግሥት የገንዘብ ድጎማም ሆነ የኤኮኖሚ ልማት ብቻውን የትም አያደርስም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ ሲባል ግን አሉ ሜርክል የልማት ርዳታን ከሰብዓዊ ርዳታ ጋር ማቀላቀል ወይም አንዱን በሌላው መተካት ማለት አይደለም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሜርክል", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ይልቁንም የምንሰጠው የልማት ርዳታ እና የምንጠቀመው ስልት የሚፈለገውን ውጤት ለማስገኘት በቂ ነወይ ብለን መጠየቅ አለብን ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው መደሰታቸውን አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ አህመድ", "start": 11, "end": 19}], "location": [{"text": "የአዲስ አበባ", "start": 55, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "የበሽታው መዛመት ያሳሰበው የዓለም የጤና ድርጅት ክትባት ወደ ኢትዮጵያ መላኩን አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዓለም የጤና ድርጅት", "start": 17, "end": 30}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 39, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "ርጥበት ባለበት ሞቃት አካባቢ የሚገኘው እና በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፈው የቢጫ ወባ ተሐዋሲ ከያዛቸው ታማሚዎች ስምንት በመቶውን እንደሚገድል ነው የሚነገረው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በየዓመቱም በመላው ዓለም ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን እንደሚያጠቃ እና ሺህ ያህሉን እንደሚፈጅም መረጃዎች ያመለክታሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዓመቱም", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "በመላው ዓለም", "start": 7, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "የበሽታው ምልክት ትኩሳት ራስ ምታት የጡንቻ ሕመም ማቅለሽለሽና ማስመለስ እንዲሁም ድካምን ይጨምራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ድርጅቱ ለሰራተኞቹ በሚያሰራጨዉ የደሕንነት ማስጠንቀቂያ እንዳለዉ አደጋዉ የደረሰባቸው አዉቶብሶች የሠላም ባስ ኩባንያ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሠላም ባስ ኩባንያ", "start": 61, "end": 73}]}}, "schema": []} {"input": "የቁልቢ ገብርኤልን አመታዊ በዓል የሚከብሩ ምዕመናን አሳፍረዉ ከአዲስ አበባ ወደ ቁልቢ በመጓዝ ላይ በነበሩ አውቶቡሶች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል ተባለ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የቁልቢ ገብርኤልን አመታዊ በዓል", "start": 0, "end": 20}], "location": [{"text": "ከአዲስ አበባ", "start": 39, "end": 47}, {"text": "ቁልቢ", "start": 1, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ተቃዋሚዎቹ መንገደኞቹን በማስወረድ አራቱን አውቶቡሶች በድንጋይ መደብደባቸውን እና የአብዛኞቹ መስታወቶች መውደማቸውን ማስታወሻው ገልጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተቃዋሚዎቹ አውቶቡሶቹን በእሳት ከማጋየታቸው በፊት ወታደራዊ ኃይል ደርሶ እንደበተናቸውም አትቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አውቶቡሶቹ በወታደራዊው ኃይል ታጅበው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል ተብሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዲስ አበባ", "start": 27, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "ሰላም ስካይ እና ኢትዮ ባስ ከተባሉት ውጪ ሌሎች በነፃነት ይጓዙ እንደነበር ይኸው ማስታወሻ አትቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሰላም ስካይ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "ኢትዮ ባስ", "start": 11, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "ነጋሽ መሐመድ ዮሐንስን ዛሬ ከቀትር በኋላ በስልክ አነጋግሮት ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ነጋሽ መሐመድ ዮሐንስን", "start": 0, "end": 14}], "date": [{"text": "ዛሬ ከቀትር በኋላ", "start": 15, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "በፌስ ቡክ መገናኛ መረብ ምታቀርባቸዉ ሙዚቃዎችዋ ከ ሺህ በላይ ተከታዮችንም አፍርታለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና የሕዝባዊ አመፁ መንፈስ ከስሜቱ ያልጠፋዉ ወጣት ወደ አደባባይ እንዲወጣ የሚደረግለት ጥሪ እየተጠናከረ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በተቃዉሞ ሠልፉና በጥሪዉ መሐል ሰዎች መገደላቸዉ ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ትግል ለራሳቸዉ አላማ ይጠቀሙባታል የሚል ሥጋት አስከትሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ሐሙስ ካስሪን አዉራጃ በተነሳ ጠብ አንድ ፖሊስ ተገድሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ሐሙስ", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "ካስሪን አዉራጃ", "start": 9, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የቱኒዚያ የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደሚለዉ ግጭት ባየለበት ሠልፍ ላይ ፅንፈኞችም ተካፍለዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቱኒዚያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ተቃዉሞ ለዓላማቸዉ ስኬት ሊጠልፉት እንደሚችሉ መገናኛ ዘዴዎችም ሲያስጠነቅቁ ነበሩ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሐሙስ የፖሊስ ነብስ የጠፋበት የተቃዉሞ ሠልፍ የተቀጣጠለዉ አንድ የ ወጣት ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ መሞቱ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሐሙስ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ", "start": 47, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ከቀጣሪዉ መስሪያ ቤት የማስታወቂያ ሠሌዳ ሲመለከት ሥሙን ካመልካቾች ሥም ዝርዝር ዉስጥ ያጣዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሥሙ በመሠረዙ የበገነዉ ወጣት እዚያዉ ካስሪን አገረ ገዢ ሕንፃ አጠገብ ከሚገኝ የኤሌክትሪክ ምሰሶ ላይ ወጣ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ካስሪን", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "የምሥራቅ ቱኒዚያይቱ አዉራጃ ካስሪን ከመሐመድ ቡአዚዟ ከተማ ሲዲ ቦዉዚድ ብዙ አትርቅም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የምሥራቅ ቱኒዚያይቱ አዉራጃ ካስሪን", "start": 0, "end": 22}, {"text": "ሲዲ ቦዉዚድ", "start": 38, "end": 45}], "person": [{"text": "ከመሐመድ ቡአዚዟ", "start": 23, "end": 33}]}}, "schema": []} {"input": "ቡአዚዚ ያቀጣጠለዉ ሕዝባዊ አመፅ የቱኒዚያን የረጅም ዘመን ገዢ ከሥልጣን አስወግዷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቡአዚዚ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "የቱኒዚያን", "start": 21, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "የተቃዉሞ ሠልፉ የሚጠበቅ ነበር ይላሉ የቱኒዚያ የምጣኔ ሐብትና የማሕበራዊ መብት ማሕበር ሊቀመንበር አብዱረሕማን ሔድሒሊ ወጣቱ ብዙ ጠብቆ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቱኒዚያ", "start": 24, "end": 29}], "person": [{"text": "አብዱረሕማን ሔድሒሊ", "start": 63, "end": 75}]}}, "schema": []} {"input": "የዶቸ ቬለዉ የመግሪብ አካባቢ የፖለቲካ ተንታኝ ሞንሴፍ ስሊሚ ደግሞ መንግሥት በመተቸት ጠንከር ይላሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዶቸ ቬለዉ", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "የመግሪብ አካባቢ", "start": 8, "end": 18}], "person": [{"text": "ሞንሴፍ ስሊሚ", "start": 30, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬ አምስት ዓመት የቤን ዓሊን መንግሥት ከሥልጣን ያስወገደዉ ወጣት ሁሉንም ሲያጣ አደባባይ ቢወጣ አይደንቅም ባይ ናቸዉ ስሊሚ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ አምስት ዓመት", "start": 0, "end": 12}], "person": [{"text": "የቤን ዓሊን", "start": 13, "end": 20}, {"text": "ስሊሚ", "start": 77, "end": 80}]}}, "schema": []} {"input": "ተቃዉሞዉ ካስሪን ይበርታ እንጂ ላ ፕሬስ የተባለዉ የቱኒዚያ ጋዜጣ እንደዘገበዉ በሁሉም የሐገሪቱ ክፍሎች እየተዛመተ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ካስሪን", "start": 6, "end": 10}, {"text": "የቱኒዚያ", "start": 32, "end": 37}, {"text": "በሁሉም የሐገሪቱ ክፍሎች", "start": 50, "end": 65}], "organization": [{"text": "ላ ፕሬስ", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "የቱኒዚያ መንግሥት ዘግይቶም ቢሆን ለወጣቶቹ ጥያቄ መልስ ያለዉን ዕቅድ አስተዋዉቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቱኒዚያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የፖለቲካ ተንታኝ ሚንሴፍ ስሊሚ ይሕ በቂ አይደለም ባይ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሚንሴፍ ስሊሚ", "start": 11, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "የቱኒዚያ ፖለቲከኞች የርስ በርስ ሽኩቻቸዉን አቁመዉ ችግሩን መፍታት አለባቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቱኒዚያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የፖለቲካዉ መደብ በግል ጥቅሙ የታሠረ ለመሆኑ ገዢዉ ፓርቲ ኒዳ ቱኒስ በግልፅ ያመለክታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኒዳ ቱኒስ", "start": 37, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "የቱኒዚያ ተማሪዎች ማሕበር መሪ ዋኤል ኑርም የመንግሥትን የሥራ ፈጠራና የቤት ዕቅድ ዉድቅ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የቱኒዚያ ተማሪዎች ማሕበር", "start": 0, "end": 16}], "person": [{"text": "ዋኤል ኑርም", "start": 20, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚንስትር ሐቢብ ኢስድ ለወጣቱ ጥያቄ ሁነኛ መፍትሔ ካልሰጡ ሥልጣን መልቀቅ አለባቸዉ ባይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሐቢብ ኢስድ", "start": 11, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የወጣቶቹ ተቃዉሞ ለፅንፈኞች በር ይከፍታል የሚለዉ ሥጋትም እየናረ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ላ ፕሬስ እንደዘገበዉ በተለይ ማዕከላዊ ቱኒዚያ ዉስጥ ያደፈጡ ፅንፈኞች ተቃዉሞዉ በማጋጋም በቅጡ ያልጠናዉን የመንግሥን መዋቅር ለማናጋት መሞከራቸዉ አይቀርም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ላ ፕሬስ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "ማዕከላዊ ቱኒዚያ", "start": 19, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ስሊሚ ሥጋቱን ለማስቀረት መፍትሔ የሚሉት አሁንም በመንግሥት እጅ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ስሊሚ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "መንግሥት ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ሥርዓቱ ለቱኒዚያ ወጣቶችን ችግር ለማቃለል ፖለቲካዊ ፍቃደኝነቱ ያላቸዉ መሆኑን ማሳየት አለባቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለቱኒዚያ", "start": 25, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ሃላፊው ክልከላው በህግ ጥበቃ ሥር ስለ ሚገኙ ዜጎች በህገ መንግሥቱ የተደነገገውን አንቀፅ የሚጥስ መሆኑን ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአዴፓ መግለጫ የአማራ ክልል መሪ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አዴፓ ባለፈው ሳምንት በክልሉ አመራሮች ላይ የደረሰውን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለቻ አወጣ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዴፓ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አዴፓ", "start": 22, "end": 42}], "location": [{"text": "የአማራ ክልል", "start": 10, "end": 18}], "date": [{"text": "ባለፈው ሳምንት", "start": 43, "end": 52}, {"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 81, "end": 89}]}}, "schema": []} {"input": "ድርጅቱ በመግለጫው ምንም እንኳን የድርጅቱ አመራር አካላትን በሞት ቢነጠቅም ኃይሉ እና አንድነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ድርጊቱን የፀጥታ ሓይሉና ህብረተሰቡ ያከሸፈው መሆኑን የጠቀሰው መግለጫው በዚህም ድርጊቱን ለማክሽፍ የተባበሩትን ሁሉ አመስግኗል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሙኒክ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የዓርብ የካቲት ቀን ዓ ም ሙሉ ሥርጭት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዓርብ የካቲት ቀን ዓ ም", "start": 0, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "ለዚህም ዘገባው በዓለም የነዳጅ እና የማዕድናት ዋጋ መቀነስ እንደ ምክንያት ጠቅሶዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ መሰረዙን ኤጀንሲው አመልክቷል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ መደረጉንም ታውቋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ አሁን አሁን መነቃቃቶች እየታዩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ ተናግረዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አዕምሮ", "start": 37, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "በዋናነት እርምጃው የተወሰደባቸው መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ስራ ጀምረው አቋርጠው የጠፉና አስፈላጊውን ግብር በወቅቱ ያልከፈሉ ናቸው ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ አቶ አዕምሮ ገለፃ ፈቃዳቸው ከተነጠቀባቸው ባለሀብቶች መካከል ቱ ከልማትባንክና ከንግድ ባንክ ብድር ያለባቸው ናቸው ነው ያሉት ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አዕምሮ", "start": 7, "end": 11}], "organization": [{"text": "ከልማትባንክና ከንግድ ባንክ", "start": 45, "end": 62}]}}, "schema": []} {"input": "ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ የታለፉ መሆናቸውንም አስረድተዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወደ የሚሆኑ ባለሀብቶች በምግብ ሰብል በቅባት እህል በጥራጥሬ በጭረት ተክል ልማት በተለያየ ደረጃ ተሰማርተው እየሰሩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ አመልክተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አዕምሮ", "start": 83, "end": 87}]}}, "schema": []} {"input": "ኤጄንሲው እርምጃውን ለመውሰድ የተገደደው ባለሀብቶቹ ወደስራ አንዲገቡ በተደጋጋሚ የተደረገላቸውን ጥሪ ባለመቀበላቸው እንደሆነም ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በባለሃብቶች ተይዞ የነበረው መሬት ወደ ክልሉ የመሬት ባንክ እንዲመለስ የተደረገ ሲሆን ብድር ያለባቸው መሬቶችን ለጊዜው በልማት ባንክ እንዲተዳደሩ መደረጉን አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የመሬት ባንክ", "start": 29, "end": 37}, {"text": "በልማት ባንክ", "start": 76, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ሠላማዊ ሰልፍና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኅብረ ብሔራዊና በብሔር ላይ የተመሰረቱ የተለያዩ ፓርቲዎች ካለፉት ዓመታት አንስቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ", "start": 27, "end": 40}], "date": [{"text": "ካለፉት ዓመታት አንስቶ", "start": 78, "end": 92}]}}, "schema": []} {"input": "ፓርቲዎች ሕገመንግሥቱን አክብረው በሠላማዊ መንገድ መንቀሳቀስ እንደሚችሉ በሕገመንግሥቱ ተቀምጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ከ ቱ ምርጫ ወዲህ በሠላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ማነቆዎች እንደበዙባቸው በተደጋጋሚ ሲገልፁ ይደመጣል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ቱ", "start": 4, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "ለአብነት ያህል ፓርቲዎች የተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎችንና የተቃውሞ ሠልፎችን ስንጠራ ያጋጥሙናል ያሉትን ችግሮች እንደማነቆ ያነሳሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዛሬው የውይይት መድረክ ዝግጅታችንም ርዕስ ሠላማዊ ሰልፍ እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ይሰኛል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬው", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 51, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ ዳንኤል ተፈራ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንኤል ተፈራ", "start": 3, "end": 11}], "organization": [{"text": "በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ", "start": 12, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በመጀመሪያ ደረጃ አድማጮች ለውይይቱ የያዝነው ጊዜና ቦታ ስለማይፈቅድልን በርካታ ፓርቲዎችን ማሳተፍ አልቻልንም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሁለቱን ፓርቲዎች ስንጋብዝም ያለምንም መስፈርት እንደሆነ ከወዲሁ እንድትገነዘቡልን እንፈልጋልን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከመንግሥት በኩል በስብሰባ እና በተለያዩ ምክንያቶች ለውይይቱ የሚሳተፍ ሰው ማግኘት አልቻልንም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር", "start": 0, "end": 19}, {"text": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር", "start": 25, "end": 44}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 45, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የውጭ ጉዳይ መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር", "start": 13, "end": 32}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 33, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ጋዜጣዊ መግለቻውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ሰለሞን ሙጬ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዲስ አበባው", "start": 12, "end": 21}], "person": [{"text": "ሰለሞን ሙጬ", "start": 28, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "በከፍተኛ ውጤት የተመረቁት ሴት የገጠር ተማሪዎች የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዶቻችን ዘንድሮ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዮንቨርስቲዎች የተመረቁ ልጃ ገረዶች ናቸው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬው", "start": 31, "end": 35}, {"text": "ዘንድሮ", "start": 54, "end": 58}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 65, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ወጣቶቹን ለየት የሚያደርጋቸው ሴቶች እምብዛም ትምህርት በማይማሩበት ገጠራማ አካባቢ አድገው ከዮንቨርስቲ መመረቃቸው ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውም ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሁሉም በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ገጠራማ ቀበሌዎች ተወልደው እስከ ኛ ክፍል እዚያዉ ገጠር የተማሩ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ", "start": 4, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመኗ ፖለቲከኛ ስልጣን መልቀቅ የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 22, "end": 27}], "person": [{"text": "አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር", "start": 41, "end": 58}], "date": [{"text": "በትናንትናዉ ዕለት", "start": 81, "end": 92}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር", "start": 19, "end": 36}], "date": [{"text": "በትናንትናዉ ዕለት", "start": 59, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "በሰዓቱ በየደቂቃዉ እና አንዳንዴም በየሰከንዱ ከምሥራቅ ዩክሬን ተነስቶ ወደዚህ የሚደርሰዉ ዜና አስደንጋጭ እየሆነ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሰዓቱ በየደቂቃዉ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "በየሰከንዱ", "start": 22, "end": 28}], "location": [{"text": "ከምሥራቅ ዩክሬን", "start": 29, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "የአድዋ ድል ኢትዮጵያውን በሕብረት ያስገኙት ድል ነው አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአድዋ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የደቡብ ክልል ምክር ቤት", "start": 0, "end": 15}], "location": [{"text": "በሀዋሳ", "start": 25, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "የጤናማ እናትነት ወር ግንዛቤ በድሬደዋ ከወሊድ ጋር በተገናኘ የሚሞቱ እናቶች ቁጥር እንዲቀንስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ይነገራል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የጤናማ እናትነት ወር", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "በድሬደዋ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "በተመድ የምዕተአመቱ የልማት ግብ በተለይ በአፍሪቃ ሃገራት የእናቶችን ሞት በ በመቶ ለመቀነስ ታልሞ ኢትዮጵያም ያንን ለማሳካት እየሠራች መሆኑን ታመለክታለች ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በተመድ", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "የምዕተአመቱ", "start": 5, "end": 12}], "location": [{"text": "በአፍሪቃ ሃገራት", "start": 26, "end": 36}, {"text": "ኢትዮጵያም", "start": 63, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬም ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ከወሊድ ጋር በተገናኘ በዓመት ሺህ እናቶች ሕይወታቸው እንደሚያልፍ ባለሙያዎች ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬም", "start": 0, "end": 3}, {"text": "በዓመት", "start": 31, "end": 35}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 7, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ውስጥ ለእናቶች ሞት መንስኤ ከሆኑ ዋና ምክንያቶች ግንባር ቀደሙ ደም መፍሰስ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ደግሞ በርካታ እናቶች በገጠርም ሆነ በከተማ በቤት ውስጥ በመውለዳቸው ምክንያት የሚያጋጥም መሆኑ ነው የሚገለፀው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የድምጽ ቅንብሩ የጤናማ እናትነት ወርን አስመልክቶ በድሬደዋ ያለውን እንቅስቃሴ ያስቃኛል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የጤናማ እናትነት ወርን", "start": 10, "end": 24}], "location": [{"text": "በድሬደዋ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} {"input": "ተሰዳጆቹ እንደሚሉት ወደ አውሮጳ ለመሻገር ከ ሺህ እስከ ሺህ ብር ለሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎች ከፍለዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮጳ", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "አላማቸው ሩቅ ነው ሰው መዋጥ የለመደበትን ሜዲትራኒያን ባህር በሆነ ተአምር ተሻግረው አውሮጳ መግባት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሜዲትራኒያን ባህር", "start": 27, "end": 38}, {"text": "አውሮጳ", "start": 54, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "ለዚህም በተደጋጋሚ ለሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎች በመቶ ሺህዎች የሚቆጠር ገንዘብ ከፍለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነሱ እንደሚሉትም ለረዥም ጊዜ በዚህ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸው ሞትን እንዲጋፈጡ ገፋፍቷቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚያም የ ባልደረቦች መሆናቸውን የገለፁላቸው አካላት ወደ አንድ መጠለያ እንደወሰዷቸው እና ቢጫ ወረቀት እንደሰጧቸውም ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዛሬ ነገ ም ወደ ሌላ ስፍራ እንዛወራለን በሚል ተስፋ ለሦስት ወራት ተመልካች ማጣታቸውንም ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከዛሬ ነገ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ለሦስት ወራት", "start": 35, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ከሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪዎቹ እጅ መትረፋቸውን እንደ አንድ ጥሩ ነገር ቢቆጥሩትም አሁን ባሉበትም የሊቢያ ፖሊሶች ዱላ አልቀረላቸውም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ", "start": 61, "end": 65}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ተሰዳጆች የሊቢያ የባህር ጠረፎች እንደበፊቱ በቀላሉ እንደማይታለፉ ከፍተኛ ጥበቃ እንዳለባቸው ያውቃሉ ግን መንገድ አያጣም ባዮች ናቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሊቢያ የባህር ጠረፎች", "start": 11, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ ዕለቱ ዓርብ በመሆኑ እና በሊቢያ የሥራ ቀን ባለመሆኑ ጉዳዩን ያውቃል የተባለውን የ ቢሮ በስልክ ለማነጋገር ያደርግነው ጥረት አልተሳካም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ ዕለቱ ዓርብ", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "በሊቢያ", "start": 19, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የጀመረችዉን የፖለቲካና የኤኮኖሚ ለዉጥ ጎዳና አድንቀዋል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ካትሪን የአፖሎ የጨረቃ ደርሶ መልስ ቀመር ያሰሉ የሂሳብ ሊቅ ናቸዉ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ካትሪን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና የኮሎኔል አለበል ደሞዝ በመቋረጡ መቸገራቸዉን የቤተሰባቸዉ አባላት ሲናገሩ የብርጌድየር ጀነራል ተፈራ ቤተሰብ ግን እስካሁን ደሞዝ እንደሚያገኝ አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አለበል ደሞዝ", "start": 11, "end": 19}, {"text": "ተፈራ", "start": 65, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "የባሕርዳሩ ዘጋቢያችን ዓለምነዉ መኮንን እንደሚለዉ ስለጉዳዩ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽንን ለማነጋገር ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካለትም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የባሕርዳሩ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ዓለምነዉ መኮንን", "start": 14, "end": 24}], "organization": [{"text": "የአማራ ፖሊስ ኮሚሽንን", "start": 38, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ኤኮኖሚ የጥሬ ሀብት ንግድ ማሽቆልቆል እና አፍሪቃ በአሁኑ ወቅት በዓለም ገበያ የጥሬ ሀብት ዋጋ እጅግ አሽቆልቁሎአል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 27, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በጥሬ ሀብቱ ዋጋ መቀነስ የተጎዳዉ ደግሞ ደሃዉ የአፍሪቃ ኅብረተሰብ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 30, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ዛክ ሊሱኩ በናይጄርያ ሪቨርስ አዉራጃ ዉስጥ በሚገኘዉ አንድ የዘይት ኤንዱስትሪ ማዕከል በኃይል ምንጭ ዘርፍ ባለሞያነት ያገለግላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዛክ ሊሱኩ", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "በናይጄርያ ሪቨርስ አዉራጃ", "start": 7, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ዛክ ሊሱኩ ከወራቶች ጀምሮ በሀገራቸዉ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል መጀመሩን እየታዘቡ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዛክ ሊሱኩ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "ከወራቶች ጀምሮ", "start": 7, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፈዉ ሰኔ ወር አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ማለትም የ ሊትር የነዳጅ ዘይት ዶላር ያወጣ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈዉ ሰኔ ወር", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን በያዝነዉ ጥቅምት ወር ማለቂያ ላይ ደግሞ የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ዶላር ገብቶአል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አሁን በያዝነዉ ጥቅምት ወር", "start": 0, "end": 17}]}}, "schema": []} {"input": "የነዳጅ ዘይት ዋጋ በማሽቆልቆሉ ግን ምንም ሥጋት እንደሌላቸዉ ነዉ ዛክ ሊሱኩ የሚገልፁት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዛክ ሊሱኩ", "start": 42, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "በአፍሪቃ በነዳጅ ዘይት ንግድ ኤኮኖሚያቸዉ ካደገ ሃገሮች መካከል ናይጀርያ ትጠቀሳለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአፍሪቃ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ናይጀርያ", "start": 41, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "በሀገሬቱ የሚገኙ የዘርፉ ባለሞያዎች ግን እስከ ዛሬ መተንበይ አልቻሉም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስከ ዛሬ", "start": 26, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት ዓመታት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት ነዉ የታየዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት ዓመታት", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "ከሰሃራ በታች", "start": 10, "end": 18}, {"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 24, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "በነዚህ ሃገራት በመቶ የሚሆነዉ ገቢ የተገኘዉም ጥሬ እቃን ለዉጭ ገበያ በማቅረብ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህን ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት እንደ ጥሬ እቃዉ ዋጋ ዉድቀት ሊገታ ሊቀንስ ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሲሉ በሀንቡርግ ጊጋ በተሰኘዉ የአፍሪቃ ጥናት ተቋም ፕሬዚዳንትና በአፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ ጥናት የሚያደርጉት ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በሀንቡርግ ጊጋ", "start": 3, "end": 12}], "location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 19, "end": 24}, {"text": "በአፍሪቃ", "start": 41, "end": 46}], "person": [{"text": "ሮበርት ካፕል", "start": 73, "end": 81}]}}, "schema": []} {"input": "ካፕል እንደሚሉት በዓለም ገበያ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል የናይጄያን ኤኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የጎዳዉ የአፍሪቃ ሃገራት ኤኮኖሚንም አንቆ ይዞአል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ካፕል", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 64, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "ተለዋጭ የኤኮኖሚ ገቢ ዘርፍ መጀመር የነበረበት ደግሞ የነዳጅ ዘይት ገብያቸዉ በሰመረበት ግዝያት እንደነበርም አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለዚህም በምሳሌነት የባሕረ ሰላጤዉ አረብ ሀገሮች ተጠቃሽ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የባሕረ ሰላጤዉ አረብ ሀገሮች", "start": 12, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ናይጀርያ ለዉጭ ገበያ ከምታቀርበዉ የነዳጅ ንግድ ተቀማጭ ሃብት የላትም ባገኘችዉ ገቢም ሌሎች የኤኮኖሚ ዘርፎችንም አላቋቋመችም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ናይጀርያ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህም ይላሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ሀገሮች በነዳጅ ዘይት ዋጋ መዋዠቅ የሚገጥማቸዉ የገቢ ምንጭ ማነስ ችግር ማኅበረሰቡ ላይ ተፅኖ ያሳድራል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮበርት ካፕል", "start": 15, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ለምሳሌ በመንግሥት መሠረተ ልማት ግንባታ ላይ የሚፈሰዉ መዋለ ንዋይ ሲቀንስ ተጎጅዉ ማኅበረሰቡ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንጎላ ከሠራችዉ ትልቅ ቁም ነገር ገንዘብ አጠራቅማ ወደ ሰላሳ ቢሊዮን ዶላር ተቀማጭ እንዲኖራት ማድረጓ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አንጎላ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "መንግሥት ወደ ቢሊዮን ዶላር የሚሆነዉን የሀገሪቱን የነዳጅ ዘይት ገቢ የሚጠራቀምበትን ስልት ቀይሷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መዋለ ንዋይ የፈሰሰባቸዉ ግዙፍ ፕሮዤዎች ልክ እንደ ዱባይ ባለሃብትን ወደ ሃገራቸዉ ለመሳብ ታስቦ የተገነባ ቢሆንም አልተሳካላቸዉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዱባይ", "start": 33, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "የነዳጅ ዘይት ዋጋ ማሽቆልቆል ከቀጠለ የሠሯቸዉን መሠረተ ልማቶች በዘላቂነት ሊጠቀሙባቸዉ አይችሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጋና ዉስጥ በማሽቆልቆል ላይ ያለዉ የጥሬ ሃብት ዋጋ ተፅዕኖ በጣም ጉልህ በሆነ ሁኔታ ይታያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጋና", "start": 0, "end": 2}]}}, "schema": []} {"input": "ይህች ምዕራባዊት የአፍሪቃ ሀገር ከሌላዉ ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ነዳጅ ዘይትን በማምረት ለዉጭ ገበያ ማቅረብ ጀምራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ምዕራባዊት የአፍሪቃ ሀገር", "start": 4, "end": 20}], "date": [{"text": "ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ", "start": 26, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ባለፉት ግዜያት በጋና ለማኅበረሰቡ የሥራ ቦታ ያስገኙ የነበሩ የወርቅ ማዕድን ማዉጫና የካካዎ ምርቶች ነበሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጋና", "start": 10, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "እንደ ኤለርስ የነዚህ ሁለት ጥሬ ሃብቶች ዋጋ በዓለም ገበያ ላይ ከመጠን በላይ ዝቅ ብሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤለርስ", "start": 4, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የወርቅ ማዕድን መቆፈርያ ቦታዎች ትርፍ የማያስገኙ ከሆነ ቶሎ ይዘጋሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በነዚህ የማዕድን ማዉጫ ቦታዎች ይሠሩ የነበሩ በርካታ ጋናዉያን ከሥራ ተባረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ችግሩ በጣም ጉልህ ሆኖ የሚታየዉ ትናንሽ የካካዎ ምርት አቅራቢዎች በካካዎ ዋጋ መዉደቅ የሚደርስባቸዉ ኪሳራ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዓለም ገበያ የካካዎ ምርት በሚወድቅበት ጊዜ የነዚህ ሀገር መንግሥታት ከገበሬዉ የካካዎ ምርቱን የሚሸምቱት በድሮዉ ዋጋ ብቻ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []}