{"input": "እንደ ኤለርስ አብዛኞቹ የአፍሪቃ ሀገሮች በአብዛኛዉ የሥራ ቦታ ያለዉ እርሻ ላይ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኤለርስ", "start": 4, "end": 8}, {"text": "የአፍሪቃ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህም የጥሬ ሃብት ንግድ ማቆልቆል ቀዉስ በሚከሰትበት ወቅት አብዛኛዉ ማኅበረሰብ ከፍተኛ ችግር ይደርስበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ ኤለርስ ገለፃ በነዳጅ ዘይት ዘርፍ በሚደርሰዉ የዋጋ ዉዥቀት ትላልቅ ኢንዱስትሪዎችና ትላልቅ ባለሃብቶች ላይ የሚደረሰዉ ቀዉስ በጣም ከፍተኛ የሚባል አይደለም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤለርስ", "start": 4, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "እነዚህ ባለሃብቶች ሥራ ላይ ያዋሉት ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ቢሆንም ለ ዓመት ታስቦ የተደረገ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለ ዓመት", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ ለረጅም ግዜ መዋለ ንዋይ የፈሰሰበት የልማት ዘርፍ በአጭር ጊዜዉ የዋጋ ዉዥቀት ጉዳት አይደርስበትም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደ አብዛኞች ምሁራን አስተያየት የአፍሪቃ ኤኮኖሚ በቅርቡ ይንኮታኮታል የሚል እምነት የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "በጀርመን ባንክ ጥናት ላይ የሚገኙት ቻርተርጂ እንደሚሉት ከሳሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት በከፍተኛ ፍጥነት እድገት እየታየባቸዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በጀርመን ባንክ", "start": 0, "end": 9}], "person": [{"text": "ቻርተርጂ", "start": 23, "end": 28}], "location": [{"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 50, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "በነዚህ ሃገራት በመጭዉ የጎርጎረሳዊ ዓ ም በመቶ እድገት ይታያል ተብሎ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የጎርጎረሳዊ ዓ ም", "start": 15, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "በሌላ በኩል የጥሪ ሃብት ዋጋ ማሽቆልቆል በአብዛኛዉ ነዋሪ ላይ ተፅኖ ያሳድራል ሲሉ ፕሮፊሰር ሮበርት ካፕል ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮበርት ካፕል", "start": 59, "end": 67}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እና ዳግም አገርሽቶ ሰዎች ሞተዋል ቆስለዋል በሺህዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለ ስሞታው ዶቼቬለ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ቅነሳ ስራ አመራር ኮሚሽንን አነጋግሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዶቼቬለ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ቅነሳ ስራ አመራር ኮሚሽንን", "start": 8, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የሴት ልጅ ግርዛት በጀርመን እንደ ሰብዓዊ የመብቶች ተሟጋቹ ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል መዘርዝር አውሮፓ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛት ሰለባዎች ይኖራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን", "start": 12, "end": 17}, {"text": "አውሮፓ", "start": 64, "end": 68}], "organization": [{"text": "አምንስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 43, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "የኦህዴድ ውሳኔዎች እና የተጨማሪ እስረኞች ፍቺ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኦህዴድ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ አስራ አራት ሺህ ሰራተኞቹን ከዛሬ ጀምሮ በጊዚያዊነት ከስራ ማሰናበቱን አስታወቀ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሀዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ", "start": 0, "end": 17}], "date": [{"text": "ከዛሬ ጀምሮ", "start": 36, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያዉያን ርዳታ ድርጅቱ ከአባላቱ ያሰባሰበዉን ገንዘብ ለእርዳታ ፈላጊዎቹ ያደርስለት ዘንድ ዎርልድ ቪዥን የተባለዉን የእርዳታ ድርጅት መምረጡን አስታዉቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዎርልድ ቪዥን", "start": 61, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ድርጅቱ ሌሎች ኢትዮጵያዉያንም የፖለቲካም ሆነ የጎሳ ልዩነትን ወደጎን ብለዉ በድርቅ ለተጎዱት ወገኖች እንዲደርሱ ጥሪዉን አቅርቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለሐዋሳ ነዋሪዎች ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ክልላዊ መንግሥት ለማቆም ጥያቄ ስላቀረቡ ዞኖች የሰጡት ማብራሪያ ለአንዳንዶች ተገቢ ለሌሎች ኢ ምክንያታዊ ሆኖባቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለሐዋሳ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ዐቢይ አሕመድ", "start": 22, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሁለት እግሩ ሳይቆም ክልል የመፍጠር ጉዳይ ብንሞክር ፍላጎት ብቻ ነው የሚሆነው ሲሉም አስረድተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ", "start": 0, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን ደቡብ አካባቢ ያለውን ነገር መንግሥት የሕዝብን ጥያቄ በክብር ተቀብሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ደቡብ አካባቢ", "start": 4, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "ደኢሕዴን የሚባለው ክልሉን የሚያስተዳድረው ድርጅትም ጥያቄውን ተቀብሎ በሕግ እየመረመረ ይገኛል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ደኢሕዴን", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ዐቢይ ከሕጋዊ መንገድ ውጪ ምንም አይነት ሙከራ ቢደረግ ሱማሌ እንደሆነው ደቡብም ይሆናል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዐቢይ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "ሱማሌ", "start": 35, "end": 38}, {"text": "ደቡብም", "start": 46, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "የሐዋሳው የዶይቼ ቬለ ወኪል ሸዋንግዛው ወጋየሁ በጉዳዩ ላይ የከተማዋን ነዋሪዎች ዘወር ዘወር ብሎ አነጋግሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሐዋሳው", "start": 0, "end": 5}], "organization": [{"text": "የዶይቼ ቬለ", "start": 6, "end": 13}], "person": [{"text": "ሸዋንግዛው ወጋየሁ", "start": 18, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "የጎርጎሪዮስን የቀን ቀመር የሚከተሉ በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች በዛሬው ዕለት የክርስቶስ መወለድን በማክበር ላይ ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመላው ዓለም", "start": 23, "end": 31}], "date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 45, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "የገና በዓል ቫቲካን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የገና ቃለ ቡራኬያቸውን አስምተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የገና በዓል", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "ቫቲካን", "start": 8, "end": 12}], "person": [{"text": "ፍራንሲስ", "start": 41, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ኤት ኡርቢ በማለት ለሦስተኛ ዓመትም ዛሬ በካቶሊክ ዋና መቀመጫ ቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ ሠገነት ላይ ሆነው አሰምተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለሦስተኛ ዓመትም ዛሬ", "start": 12, "end": 25}], "location": [{"text": "ቫቲካን", "start": 40, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰበሰውን ምዕምን አውቶማቲክ ጠመንጃዎችን የታጠቁ ጸረ ሽብር የጸጥታ ኃይላት እየተዘዋወሩ ሲጠብቁም ተስተውሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} {"input": "ወኪሎቻችን ከቫቲካን ከብራስልስ እና ከዩናይትድ ስቴትስ ያጠናቀሩትን ዘገባ ልከውልናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከቫቲካን ከብራስልስ", "start": 7, "end": 19}, {"text": "ከዩናይትድ ስቴትስ", "start": 23, "end": 34}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም ቤት ህጋዊ ሰውነት እንዲሰጠው መወሰኑ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም ቤት", "start": 0, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ከፈረሰ ዓመት ያለፈው ግንብ አሻራ በእነዚያ ገደማ አመታት ከ በላይ ሰዎች ከምሥራቅ ጀርመን ወደ ምዕራብ ጀርመን ለማምለጥ ሞክረው ያክሉ ተሳክቶላቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከፈረሰ ዓመት", "start": 0, "end": 8}, {"text": "ከምሥራቅ ጀርመን", "start": 47, "end": 57}, {"text": "ምዕራብ ጀርመን", "start": 61, "end": 70}], "date": [{"text": "አመታት", "start": 32, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "ዓለም የሮሂንግያ ሙስሊሞች የደረሰባቸው በደል በሁለት ሳምንት ውስጥም ከ በላይ ሰዎች ተገድለዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሮሂንግያ", "start": 4, "end": 10}], "date": [{"text": "በሁለት ሳምንት", "start": 29, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የሮሂንግያ ሙስሊሞች በምያንማር የሮሂንግያ ሙስሊም ማህበረሰብ ላይ በተከፈተው ግጭት ምክንያት ህዝቡ ለሞት እና ለስደት ተዳርጓል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሮሂንግያ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "በምያንማር የሮሂንግያ", "start": 13, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "የአኝዋክ ስደተኞች በጎሮም መጠለያ ጣቢያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጎሮም", "start": 12, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "የእስራኤል ምክር ቤት ዉሳኔ የገጠመዉ ተቃዉሞ ወቅቱም ለአክራሪዎቹ አመቺ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የእስራኤል ምክር ቤት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የሕዝብ አስተያየት ስለ የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኢትዮጵያ በተደነገገው የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ተከልክለዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 39, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "አገር አቋራጭም ይሁን የከተማ ውስጥ ታክሲ በሙሉ አቅማቸው መጫን አይችሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለመሆኑ ይኸን ጠበቅ ያለ ገደብ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዴት አገኙት", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዲስ አበባ", "start": 20, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "እድር ደቦ እና እቁብን መሰል ማኅበራዊ ግንኙነቶች ከአራት ሰው በላይ ማሳተፍ አይችሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቤት ተከራዮችን ማስወጣት ኪራይ መጨመር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተከለከለ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሰራተኛና አሰሪ አዋጅ የሚተዳደሩ የግል ተቋማት ሰራተኞችን መቀነስና የስራ ቅጥር ውል ማቋረጥም አይችሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሳይንስ እና ኅብረተሰብ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ምጣኔ ሐብታዊ ዕድገት አካታች ካልሆነ ወደ ግጭት ሊመራ እንደሚችል ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ስጋት አላቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "አለማየሁ ገዳ", "start": 55, "end": 63}]}}, "schema": []} {"input": "የጌድኦ ተፈናቃዮች ሮሮ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጌድኦ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ራድዮ ምናባዊ እውነታ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተቀምጦ እንዴት ላሊበላን መጎብኘት ይቻላል", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ አዲስ አበባ", "start": 14, "end": 28}, {"text": "ላሊበላን", "start": 39, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "የጀርመን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ በዛሬዉ ዕለት ከአፍሪቃ ኅብረት ባለስልጣናት ጋር ተነጋገሩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በአዲስ አበባ የጀርመን", "start": 19, "end": 33}], "person": [{"text": "ሃይኮ ማስ", "start": 48, "end": 54}], "date": [{"text": "በዛሬዉ ዕለት", "start": 55, "end": 63}], "organization": [{"text": "ከአፍሪቃ ኅብረት", "start": 64, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "መሰረታዊ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች ሹም ሽር ሀገሪቱ አሁን ያለችበትን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ሲሉ አዲሱን የሚኒስትሮች ሹመት አልተቀበሉትም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ህዝብ እየጠየቀ ያለው የፖሊሲ ለውጥ እንጂ የግለሰቦች መለዋወጥ ለውጥ አያመጣም ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከአዲሶቹ ተሿሚዎች ውስጥ አራቱ በባለፈው ካቢኔ ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ሲመሩ የነበሩ እና ወደ አዲስ ቦታ የተዘዋወሩ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዚህ ቀደም ሚኒስቴር የነበሩ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪነት ሲሰሩ የነበሩ አንድ ባለስልጣን ደግሞ ወደ ሚኒስትርነት ቦታ ተመልሰዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የተቃዋሚ ፓርቲ አመራረሮች ግን ሹመቱ መሰረታዊውን የኢትዮጵያን ችግር እና የወቅቱን የፖለቲካ ቀውስ አይፈታም ባይ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያን", "start": 32, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ሊቀመንበሩ ሹም ሽሩን ገዢው ፓርቲ ቀባብቶ በማለፍ ስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርገው ሲሉ ይተቹታል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ በድጋሚ በተዋቀረው ካቢኔ ውስጥ በተለያየ ዘርፍ የዶክተርነት ማዕረግ ያላቸው ሚኒስትሮች እንደተካተቱ የተገለጸ ሲሆን ሁለት ፕሮፌሰሮችም ቦታ አግኝተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 0, "end": 2}]}}, "schema": []} {"input": "የሰማያዊ ፓርቲው አቶ ይልቃል የቀደመው ካቢኔ ሲጸድቅ ማስተርስ ያላቸው እና የተማሩ እየተባለ የትምህርት እና የትምህርት ልምዳቸው ሲነገር እንደነበር ያስታውሳሉ ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሰማያዊ ፓርቲው", "start": 0, "end": 10}], "person": [{"text": "ይልቃል", "start": 14, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ እና ጥፍንግ ያለ የማዕከላዊነት አመለካከት እስካልተለወጠ ድረስ የግለሰብ መቀየር ምንም ዓይነት ለውጥ አያመጣም ይላሉ ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢህአዴግ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "ሁለቱም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ኢትዮጵያ ያለችበት ወቅታዊ ችግር የሚፈታው በሚኒስትሮች መለዋወጥ ሳይሆን ኢህአዴግ መሰረታዊ እና የፖሊሲ ለውጥ ሲያደርግ ነው ይላሉ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 26}], "organization": [{"text": "ኢህአዴግ", "start": 67, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "ሳይንስ እና ኅብረተሰብ የህዋ ሳይንስ በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ እየረቀቀና እየመጠቀ እንደሄደ ብዙዎች ያምናሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 24, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ በጠፈር ሳይንስ ከአፍሪካ ስድስተኛ ሀገር ሆናለች ወደ ህዋ የምትመጥቀዉ ሳተላይት የምንኖርበትን አካባቢ የምድር ገፅታን የሚያመለክቱ መረጃዎችን ወደ ምድር ትልካለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከአፍሪካ", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የከፋ ዞን ጥብቅ የተፈጥሮ ደን በተፈጥሯዊ መስህብነት በዩኔስኮ ተመዝግቧል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የከፋ ዞን", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "በዩኔስኮ", "start": 34, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአምቦ ጉብኝት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ ር አብይ አህመድ አምቦን ዛሬ ጎበኙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "የአምቦ", "start": 27, "end": 31}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 41, "end": 47}, {"text": "አምቦን", "start": 72, "end": 76}], "person": [{"text": "አብይ አህመድ", "start": 18, "end": 26}, {"text": "አዲሱ", "start": 37, "end": 40}, {"text": "አብይ አህመድ", "start": 63, "end": 71}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 77, "end": 79}]}}, "schema": []} {"input": "የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአምቦ ጉብኝት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዛሬ የረፋድ ውሏቸውን በአምቦ ከተማ አድርገዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ አህመድ", "start": 12, "end": 20}, {"text": "አዲሱ", "start": 31, "end": 34}, {"text": "አብይ አህመድ", "start": 53, "end": 61}], "location": [{"text": "የአምቦ", "start": 21, "end": 25}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 35, "end": 41}, {"text": "በአምቦ", "start": 76, "end": 80}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 62, "end": 64}]}}, "schema": []} {"input": "ከአዲስ አበባ በስተ ምዕራብ ኪሎ ሜትር የምትርቀው የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ለማድመጥ ማልደው ወደ አምቦ ዩኒቨርስቲ ስቴድየም ተምመዋል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአዲስ አበባ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "የአምቦ", "start": 32, "end": 36}, {"text": "አምቦ ዩኒቨርስቲ ስቴድየም", "start": 79, "end": 95}]}}, "schema": []} {"input": "በሀገር ባህል ልብሶች ያጌጡ እና የዶ ር አብይ ምስሎች የታተሙባቸው ካኔቴራዎችን ለብሰው ወደ ዝግጅቱ ቦታ ሲሄዱ የታዩም ነበሩ ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ", "start": 26, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ለማድረግ በተሸሞነሞኑ ፈረሶቻቸው ሆነው ወደ አደባባይ የወጡ በርካታ ፈረሰኞች እንደነበሩ የከተማይቱ ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬለ", "start": 87, "end": 94}]}}, "schema": []} {"input": "ከፈረሰኞቹ ውስጥ በአምቦ ዙሪያ ካሉ አካባቢዎች ጭምር የመጡ እንደሚገኙበት ገልጸዋል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በአምቦ ዙሪያ", "start": 11, "end": 19}]}}, "schema": []} {"input": "ለዶይቼ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ አንድ የከተማይቱ ነዋሪ ህዝቡ በብዛት የወጣው ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ተጨማሪ የቤት ስራ ለመስጠት ነው ብለዋል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለዶይቼ ቬለ", "start": 0, "end": 7}], "person": [{"text": "አብይ", "start": 63, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "አምቦ እና አካባቢዋ ከሶስት አመታት በላይ ጠንካራ ተቃውሞ ከታዩባቸው የኦሮሚያ ከተሞች ቀዳሚዎቹ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አምቦ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የኦሮሚያ", "start": 44, "end": 49}], "date": [{"text": "ከሶስት አመታት በላይ", "start": 13, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ለዚህም ይመስላል ከተሾሙ ገና ሁለተኛ ሳምንታቸውን እንኳ ያልደፈኑት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከቀዳሚ የስራ ጉብኝታቸው ስፍራዎች አምቦን ያካተቱት ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሁለተኛ ሳምንታቸውን", "start": 19, "end": 31}], "person": [{"text": "አብይ", "start": 54, "end": 57}], "location": [{"text": "አምቦን", "start": 80, "end": 84}]}}, "schema": []} {"input": "ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ሲጓዙ እንዳደረጉት ሁሉ በአምቦ ጉዟቸውም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን አካትተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ", "start": 0, "end": 16}], "location": [{"text": "ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ", "start": 20, "end": 32}, {"text": "በአምቦ", "start": 48, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "በስነ ስርዓቱ ላይ የታደሙት የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምህር ኩማ ዴቢሳ ንግግሮቹን በጥሞና ከተከታተሉት አንዱ ናቸው ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአምቦ ዩኒቨርስቲ", "start": 18, "end": 29}], "person": [{"text": "ኩማ ዴቢሳ", "start": 35, "end": 41}]}}, "schema": []} {"input": "አቶ ለማ ዛሬ የመጣነው እንደከዚህ ቀደሙ እሳት ለማጥፋት ሳይሆን ተስፋን ለመናገር ነው ማለታቸውን ይጠቅሳሉ ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ለማ", "start": 3, "end": 5}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 6, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "የአቶ ደመቀ ንግግር ቀድሞ ሲያሰሙት ከነበረው የተለየ እንደነበር የሚናገሩት የዩኒቨርስቲው መምህር ከታዳሚው ጥሩ ድጋፍ ማግኘታቸውን ገልጸዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ደመቀ", "start": 4, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "በስተመጨረሻ ንግግር ለማድረግ መድረኩን የተረከቡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለታዳሚው ሰላምታ ሲያቀርቡ ህዝቡ በሆታ እና በፉጨት አጅቧቸዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ", "start": 43, "end": 46}]}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሌሎቹ ተናጋሪዎች ሁሉ ቄሮ በሚል ስያሜ የሚጠሩትን የኦሮሞ ወጣቶችንም አንስተዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በንግግራቸው የክልሉን ፕሬዝዳንት እና የምክትላቸውን መልዕክት አስተጋብተዋል ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ", "start": 11, "end": 14}]}}, "schema": []} {"input": "አምቦ ከዚህ በኋላ የቱሪዝም የባህል እና የፖለቲካ ማዕከል ትሆናለች ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አምቦ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ለሦስት ቀናት በግብፅ ተካሄደ ዓለም ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለሦስት ቀናት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "በግብፅ", "start": 9, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "በስደት ሊኖሩበት ከተመኙ እስኪደርሱ የብራስልስ መናፈሻ ቤታቸው ሆኗል እግሮቹ በቤልጂግ መዲና ብራስል ጎዳናዎች ላይ ሲመላለሱ አይታክታቸውም አንዳች ግብ አላቸውና ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብራስልስ", "start": 23, "end": 29}, {"text": "በቤልጂግ", "start": 49, "end": 54}, {"text": "ብራስል", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ልቡ ግን በብዙ ሺህ ኪሎ ሜትሮች ርቀት ኢትዮጵያ ከእናታቸው ጋር የሚገኙት ሁለት ሕጻናት ልጆቹ ጋር ቀርቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "የተመድ ኛ ዓመት በዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ ትንታኔ የዓለም መንግስታትን በአንድነት እንደሚያስተሳስር የሚነገርለት የተመድ ዘንድሮ ኛ ዓመቱን ትናንት አከበረ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተመድ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "የተመድ", "start": 71, "end": 75}], "date": [{"text": "ኛ ዓመት", "start": 5, "end": 10}, {"text": "ዘንድሮ ኛ ዓመቱን ትናንት", "start": 76, "end": 92}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ዱ አባል አገራት አንዷ በሆነችዉ ኢትዮጵያ መዲናም ዛሬ የድርጅቱ ምስረታ ኛ በዓል ታስቦ ዉሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 23, "end": 28}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 34, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለም የስደተኞች ቁጥር ማሻቀብ እና በፈረንሳይ የስደተኞች የምግብ ዝግጅት ፌስቲቫልን የተመለከቱ ዘገቦችም አሉን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፈረንሳይ", "start": 24, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መቼም ለጤናዎት እንደምን አሉ ብዬ አልጀምር ነገር የአካል ደህንነትዎን እያየሁት ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የመንፈስዎን ደግሞ መገመት ይቻላል ኢትዮጵያን የሚያህል ሀገር ከመቶ ሚሊዮን ህዝብ ጋር መምራት ከባድ እንደሆነ ለመረዳት አይቸግርም ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያን", "start": 22, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "ክቡር ሆይ እርስዎ ወደዚህ መንበር ከመጡ በኋላ ሀገራችን ብዙ ተስፋ የጫሩ ሥራዎች ተከናውነዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና አግኝተውበት የ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ሆነዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እኔ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ሽልማቱ መቶ በመቶ ይገባዎታል ብዬ የማምን ዜጋ ነኝ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በእኔ ምልከታ በብዙ ፈተና ውስጥ እያለፉም ቢሆን ብዙ ውጤቶችን በማስመዝገብዎት ትልቅ እውቅና እሰጣለሁ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሀገራችን የህግ የበላይነት ባለመከበሩ ከዕለት ወደ ዕለት የዜጋው ሰላም ውሎ መግባት ጥያቄ ውስጥ ሲወድቅ ማየት በእጅጉ የሚረብሽ ጉዳይ ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በእርግጥ ብዙዎቻችን ነገሮችን የምንመለከተው በተናጠል በመሆኑ መፍትሔው ቀልሎ ቢታየንም ሀገር መምራት የብዙ ዘርፎች ድምር ውጤት ነውና ሊከብድ እንደሚችል መገመት ይቻላል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ለመሆኑ ሰሞኑን የተከሰተው ግጭትና የሰዎች ህልፈት መነሻው ከወዴት ይሆን", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሚዲያ ዘራፍ ያዙኝ ልቀቁኝ ባይነታቸው በሁሉም የኢትዮጵያ ክልል ውስጥ እንደገባ ወረርሽኝ ከዳር ዳር እየተስተጋባ ይገኛል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ ክልል", "start": 30, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ሁሉ ሲሆን ተው የሚል አካል ባለመኖሩ ይኸው እሳቱ እየፈጀን ይገኛል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ መንግስት የህግ የበላይነትን ማስከበር ባለመቻሉ ሃገር እየታመሰች እንደሆነ አውቆ ለነገ በማሰብ መንቀሳቀስ ዋና ሥራው እንደሆነ ሊታሰብበት ይገባል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዚህ ችግር መፍትሔ በመራቁ አሁንም መንግስትንና ህዝብን ንቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት በአራቱም ማዕዘናት ማየት የተለመደ ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሌሎቹም ዘርፎችም እንዲሁ አዎንታዊነቱንና አሉታዊነቱን እያነሱ ብዙ ማለት ይቻላል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጉዳዩ የእርስዎን ያላሰለሰ የሰላም ጥረትና ከጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት በኋላ የሚደረግ ውሳኔ ይጠብቃል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እነዚህም ቡድኖች የሞቱለትን ዓላማ ዘንግተው በተቃራኒው ጎራ በመቆም ሰውን የሚያህል ክቡር ፍጥረት በድንጋይ ወግረው እስከ መግደል እየደረሱ ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ግን አሁን የእርስዎ ዘመን ነውና በሚዲያ ወጥቶ የእንባ አድርቅ ቃላት የሚወረውር አንድ የፌደራል ባለሥልጣን መጥፋቱ ለምን ይሆን አስብሎናል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሀሳብዎት ገዢ በመሆኑ አለመደገፍ ባንችልም ሃሳብዎትን ለማስፈፀም የሚችሉበትን ሜዳ እያጠበቡት መመልከታችን ያሳስበናል ከዚያም አልፎ ሀገራችን ነችና ያገባናል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከዕለታት አንድ ቀን አዕዋፋት ተሰብስበው እያደኑ ስለሚይዟቸው ጠላቶቻቸው ይወያያሉ አሉ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚህም መሠረት የተለያዩ አዕዋፋት ለምርጫ ቀረቡና በከፍተኛ ድምጽ የተመረጠችው ቆቅ ሆነች ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እናንተን እወክል ዘንድ ስለመረጣችሁኝና ዕምነታችሁን ስለጣላችሁብኝ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ካለመሳተፍ መሳተፍ የበለጠ ጥቅም ይኖረዋልና እናንተን መስዬ እናንተን አክዬ እና እናንተን ሆኜ ለመቅረብ ዝግጁ ነኝ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኛው እነሱን አለመናቅና ሊበልጡኝ የሚችሉበት አንዳንድ ጉዳይ እንደሚኖር ማመን ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይኸውም ቆቅ ቆቅ የሚለውን ስሟን ይዛ የትም አትደርስም የሚል ዕምነት ነው ያለኝ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ማን እንበላት ካላችሁም እኔ ዋ ኔ የሚል ስም ቢሰጣት መልካም ነው እላለሁ አለች ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እርግብም ቀጥላ አሁን የሚያዋጣን ዛሬ ከባላንጦቻችን መወዳጀት ነው አለች ፡፡", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ", "start": 21, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "እያንዳንዱ ድል አንድ አንድ ጠላት እንደሚወልድ አትርሳ ይላሉ ፀሐፍት ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህም አሸነፍኩ ብሎ ዘራፍ ማለት ከመሸነፍ አንድ የሚሆንበት ጊዜ አለ ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ድልን በማጭበርበር የምንቀዳጅ ከሆነም ዕድሜ ልካችንን እንቅልፍ እንዳይወስደን ያደርገናል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት ፀጋዬ ገ መድህን በአንደኛው ቴያትሩ እንዳለው አብዮትኮ ኳስ ጨዋታ ነው ፡፡", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፀጋዬ ገ መድህን", "start": 14, "end": 24}]}}, "schema": []} {"input": "አቀበለ ተቀበለ ይዞ ሄደ መታ ፎሪ ወጣ አብዮቱ ከሸፈ ይባላል ወይም ቀጥሎ ደግሞ ይዞ ሄደ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "መቼ እንደምናቀብል መቼ ወደፊት እንደምንሄድ መቼ አብዶ ምሣ እንደምንሠራ ካላወቅን ፖለቲከኛ መሆን አንችልም ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የጐጃም ትውልድ በሙሉ ከአባይ እስከ አባይ በሚለው መጽሐፉ ደራሲ ግርማ ጌታኹን እንዲህ ይላል ወለተ አልፋ አመተ አልፍን ወለደች ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጐጃም", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ግርማ ጌታኹን", "start": 41, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "እርሱ ግን የውርጭ ድደን ጥርሱን ገጥሞት መናገር ቸግሮት ነበርና ከዛፉ አውርደው ፀሐይ ቢአሞቁት ዘመድ ላይ ከጃራ ሹም የመጣሁ ነበርሁ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከጃራ ሹም", "start": 68, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "የዚህ ጊዜ እናትና ልጆች የኔ ባል ይሁን የኔ ባል ይሁን ተባባሉበት ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ተያይዘው ከዲማ መነኮሳት ከነአባ ተጠምቀ መድኅንና ከነአባ ዮሐኒ ዘንድ ለፍርድ ሄዱ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከዲማ", "start": 6, "end": 9}], "person": [{"text": "ተጠምቀ መድኅንና", "start": 21, "end": 31}, {"text": "ዮሐኒ", "start": 37, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "እኒያም ሲፈርዱ አንች ባል አግብተሺ ቤት ሠርተሺ እርስዋን ወልደሻል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አንች ብታገኝ አግቢ ብታቂ መንኩሺና ተቀመጪ ብለው ፈረዱ ይባላል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ድፍረትን ከሀፍረት ሳንነጥል የምናይበት ዐይን ይስጠን በተለይ በምርጫ ወቅት ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ዘራፍ ማለት አለሁ አለሁ ማለት ያለ እኔ ማን አለ ማለት ካለፈው አለመማር ከመርገምት ሁሉ የከፋ መርገምት ነው ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምንጊዜም ቢሆን የሚባለው ነብር ከጓዳ ሳይወጣ የሚበላው ፍየል ተክለፍልፎ መጣ የሚለውን አገርኛ ግጥም አንርሣ", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ግዜ አዋጁና የኦሮሚያው ተቃዉሞ ለ ወር የዘለቀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናቶች ይቀሩታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ለ ወር", "start": 33, "end": 37}, {"text": "ጥቂት ቀናቶች", "start": 64, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "የአዋጁን አፈፃፀም በበላይነት የሚከታተለዉ ብሔራዊ ኮማንድ ፖስት መቋቋሙም ይታወቃል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "አቶ ሲራጅ ለላፉት ወራቶች ሲተገበር የነበረዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአገሪቱ ሠላም እና ፀጥታ መማምጣት ችለዋልም ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሲራጅ", "start": 3, "end": 6}]}}, "schema": []} {"input": "በባቱ ከተማ ብዙ ሱቁች መዘጋታቸዉንና የማህበረሰቡ ብሶት ከግብር ዉጭ እንደሆነም ጠቅሰዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በባቱ ከተማ", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} {"input": "በዚህ ክልል ዉስጥ ያለዉ ማህበረሰብ ከመንግስት ምንም ነገር እየጠበቀ አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ጥሩ ዉጤት አስገኝተዋል የሚሉት ለራሳቸዉ እንጅ ለሕዝቡ አደገኛ አዋጅ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኦሮሚያ ያለዉ ሠላምና ፀጥታ በተሻሻለ ሁኔታ ላይ እንደምገኝ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኦሮሚያ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አዲሱ አረጋ", "start": 42, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "በተወሰኑ ቦታዎች የተከሰተዉን መጠነኛ ክስተት ወስዶ አዋጁ ይራዘማል አይራዘምም የሚል ድምዳሜ መዉሰድ ግን ያሳስታል ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ወደ መቐለ ይደረጉ የነበሩ በረራዎች በኮሮና ሳቢያ ቀነሱ በኢትዮጵያ በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለበዓልና ዕረፍት ይደረጉ የነበሩ በረራዎች እየተስተጓጎሉ ይገኛሉ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "መቐለ", "start": 3, "end": 6}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 36, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "ኃላፊው ሙሉ በሙሉ ትምህርት ቤቶች የፈረሱባቸው አካባቢዎች አሉ ብለዋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ የተቃዉሞ ሰልፎችና አስተያየት በኢትዮጵያ ከተሞች የተቃዉሞ ሰልፎች መካሄድ ከጀመረ ሰነባበተ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "በኢትዮጵያ", "start": 25, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "በኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከወራት በፊት የተቀሰቀሰዉ ተቃዉሞ እየበረደ ዳግምም እያገረሸ ቀጥሏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኦሮምያ ክልል", "start": 0, "end": 9}], "date": [{"text": "ከወራት በፊት", "start": 23, "end": 31}]}}, "schema": []} {"input": "ተቃዉሞ ጎንደር ባለፈዉ እሁድ በታላቅ ሕዝባዊ ሰልፍ ብትጥለቀለቅም አጀማመሩም አፈፃጸሙም ሰላማዊ እንደነበር ተነግሮላታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጎንደር", "start": 5, "end": 9}], "date": [{"text": "ባለፈዉ እሁድ", "start": 10, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "የፊታችን እሁድ ባህር ዳር ከተማ ላይ ሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መዘጋጀቱን ያረጋገጡት አቶ አዲሱ በበኩላቸዉ የሰልፉን አላማ ዘርዝረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የፊታችን እሁድ", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "ባህር ዳር ከተማ", "start": 10, "end": 20}], "organization": [{"text": "ሰማያዊ ፓርቲ", "start": 24, "end": 32}], "person": [{"text": "አዲሱ", "start": 65, "end": 68}]}}, "schema": []} {"input": "ትራምፕ ስደተኞችን በግንብ ሙስሊሞችን በመግቢያ ፍቃድ ለማገድ ሲዝቱ የፓኪስታኑ ሙስሊም ስደተኛ ልጅ ሳዲቅ ካሕን የለንደን ከንቲባ ሆኑ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ትራምፕ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሳዲቅ ካሕን", "start": 63, "end": 70}], "location": [{"text": "የፓኪስታኑ", "start": 43, "end": 49}, {"text": "የለንደን", "start": 71, "end": 76}]}}, "schema": []} {"input": "ለዶናልድ ትራፕ ግን ዉሳኔዉ በዘር ቀለም ሐይማኖት ጥላቻ ከተሞላ መርሐቸዉ ጋር መጣጣሙ አጠራጣሪ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ለዶናልድ ትራፕ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "የመካከለኛዉ ምሥራቅና የምሥራቅ አዉሮጳ ትናንሽ ሐገራት በደቡባዊ አሜሪካዊቱ ትልቅ ሐገር ትልቅ ፖለቲካዊ ቀዉስ ለመደሰት ማዘናቸዉ ፖለቲካዊ ምክንያት የላቸዉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የመካከለኛዉ ምሥራቅና የምሥራቅ አዉሮጳ", "start": 0, "end": 24}, {"text": "በደቡባዊ አሜሪካዊቱ", "start": 35, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የብራዚል ፖለቲካዊ ቀዉስ መነሻ ዉስጣዊና ዉጪያዊ ምክንያቱማጣቀሻ እድምታዉ መድረሻችን ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብራዚል", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ከ ዎቹ ማብቂያ እስከ ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ ድረስ በምጣኔ ሐብት በፍጥነት በማደግ ከዓለም ቻይናን አስቀድማ ትከተል ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ዎቹ ማብቂያ እስከ ዘመኑ", "start": 0, "end": 17}, {"text": "እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ", "start": 22, "end": 41}], "location": [{"text": "ቻይናን", "start": 71, "end": 75}]}}, "schema": []} {"input": "የተፈጥሮ ሐብቷን ብዛት አይነት ዉበት ሥብጥሩን መዘርዘር ሲበዛ አታካች ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሐገሬዉ አንጡራ ተወላጅ ጉልበት ለአዉሮጳዉያኑ ሠፋሪዎች ባለመብቃቱ ወይም ባለማርካቱ የሠፋሪዎቹን ፍላጎት ለማሟላት ጥቁር አፍሪቃዉያን በባርነት በገፍ በግፍ የተጋዙትም ያኔ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ፌርናንዶ ኮሎር ከሁለት ዓመት በላይ ሥልጣን ላይ አልቆዩም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፌርናንዶ ኮሎር", "start": 5, "end": 14}], "date": [{"text": "ከሁለት ዓመት በላይ", "start": 15, "end": 27}]}}, "schema": []} {"input": "በሙስና ተጠርጥረዉ የሐገሪቱ ሕግ መምሪያ ምክር ቤት ኮንግረስ እንዲከሰሱ ወሰነባቸዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሕግ መምሪያ ምክር ቤት ኮንግረስ", "start": 18, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ዉሳኔዉን ሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት ሴኔቱ እንደሚያጸድቀዉ ሲያዉቁ ሥልጣናቸዉን በፈቃዳቸዉ ለቀቁ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት ሴኔቱ", "start": 6, "end": 25}]}}, "schema": []} {"input": "በ ኛ ዓመቱ ዘንድሮ ተራዉ በሉላ ደ ሲልቫ ጠንካራ ድጋፍ ሥልጣን የያዙት የግራ ፖለቲከኛዋ የዲልማ ቫናሮዉሴፍሆነ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በ ኛ ዓመቱ ዘንድሮ", "start": 0, "end": 12}], "person": [{"text": "በሉላ ደ ሲልቫ", "start": 17, "end": 26}, {"text": "የዲልማ ቫናሮዉሴፍሆነ", "start": 57, "end": 70}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝደንቷ በሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት ክስ ይመሥረትባቸዉ የሚለዉን ሐሳብ ከምክር ቤቱ አባላት ቱ ደግፈዉታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት", "start": 7, "end": 23}]}}, "schema": []} {"input": "ሮዉሴፍ የምክር ቤቱን ዉሳኔ ዘመናይ መፈንቅለ መንግሥት በማለት አዉግዘዉታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮዉሴፍ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "የተያዘባቸዉን ሥልጣንን አለ አግባብ የመጠቀም ክስ ዉድቅ ለማድረግም እስከ መጨረሻዉ ድረስ እንደሚከራከሩም አስታዉቀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይሁንና ምክር ቤቱ የወሰነዉን እንዳይወስን የሐገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት እንዲያግደዉ የፕሬዝደንቷ ጠበቆች ያቀረቡትን ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዝደንቷ ከእንግዲሕ የሚከራከሩትም ከሥልጣን እንዲታገዱ በወሰነባቸዉ ምክር ቤት ላይ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በዚሕም ምክንያት እስከ መጨረሻዉ የሚያደርጉት ሙግት ለድል መብቃቱ አጠራጣሪ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የያኔዉ የብራዚል ፕሬዝደንት ሉላ ደ ሲልቫ ግን ለአሜሪካኖች ላደሩት ለነ ቴሜር ግፊት ሴራና ዘመቻ የሚበገሩ አልሆኑም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብራዚል", "start": 5, "end": 10}], "person": [{"text": "ሉላ ደ ሲልቫ", "start": 18, "end": 26}, {"text": "ቴሜር", "start": 46, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የዚያኑ ያክል እነ ቴሜርም ሮዉሴፍን የመሠሉ ደካማ መሪን ሾኬ መትተዉ የሠራተኛዉን ፓርቲ ከሥልጣን እስኪያስወግዱ ድረስ አድበዉ አልተቀመጡም ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴሜርም ሮዉሴፍን", "start": 12, "end": 22}], "organization": [{"text": "የሠራተኛዉን ፓርቲ", "start": 44, "end": 55}]}}, "schema": []} {"input": "ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ለመወዳደር የሪፐብሊካን ፓርቲን ዉክልና ያገኛሉ የሚባሉት ዶናልድ ትራምፕ ግን የቴሜር ትግል ለድል በመብቃቱ የሚደሰቱበት አመክንዮ የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለዩናይትድ ስቴትስ", "start": 0, "end": 11}], "organization": [{"text": "የሪፐብሊካን ፓርቲን", "start": 26, "end": 38}], "person": [{"text": "ዶናልድ ትራምፕ", "start": 55, "end": 64}, {"text": "የቴሜር", "start": 68, "end": 72}]}}, "schema": []} {"input": "የሚመጡት ከመላዉ የደቡብ እና የላቲክ አሜሪካ ምናልባትም ከመካከለኛዉ ምሥራቅ ጭምር ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የላቲክ አሜሪካ", "start": 19, "end": 28}, {"text": "ከመካከለኛዉ ምሥራቅ", "start": 36, "end": 48}]}}, "schema": []} {"input": "ወደ ሰሜናዊ ሊባኖሳዊቱ ከተማ ቤታአቦዉራ በሚወስደዉ ጎዳና ላይ የተፃፈዉ የመንግድ ሥም እስካለፈዉ ሐሙስ ድረስ ምክትል ፕሬዝደንት ቴሜር የሚል ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሰሜናዊ ሊባኖሳዊቱ ከተማ ቤታአቦዉራ", "start": 3, "end": 25}], "date": [{"text": "እስካለፈዉ ሐሙስ", "start": 55, "end": 65}], "person": [{"text": "ቴሜር", "start": 82, "end": 85}]}}, "schema": []} {"input": "የደስታ ኩራት ምክንያታቸዉ ፖለቲካዊ ምጣኔ ሐብታዊ ዲፕሎማሲያዊ ሐይማኖታዊም አይደለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቴሜር በ እና በ የወላጆቻቸዉን የትዉልድ መንደር ጎብኝተዉ ዘመዶቻቸዉን አነጋረዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴሜር", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ያኔ ያስተናገዷቸዉ የቅርብ ዘመዳቸዉ ኒዛር ቴሜር አሁን እደገና ሊባኖስን ቢጎበኝ ማን ያስተናግደዋል አሉ በቀደም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኒዛር ቴሜር", "start": 23, "end": 30}], "location": [{"text": "ሊባኖስን", "start": 40, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ሊባኖሶች እንደ ቴሜር ተጠባባቂ እንደ ትራምፕ እጩም እንደ ኦባማ ፕሬዝደንትም የላቸዉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴሜር", "start": 10, "end": 13}, {"text": "ትራምፕ", "start": 24, "end": 28}, {"text": "ኦባማ", "start": 37, "end": 40}]}}, "schema": []} {"input": "ያም ሆኖ ቴሜር ሥለ ሊባኖስ ለማሰብ አሁን ጊዜ የላቸዉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴሜር", "start": 6, "end": 9}]}}, "schema": []} {"input": "የመጀመሪያ ሥራቸዉ ተጠባባቂ የሚለዉን ቅፅል አዉልቀዉ ለመጣል የብራዚል ፖለቲከኞችን በዙሪያቸዉ መኮልኮል ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብራዚል", "start": 39, "end": 44}]}}, "schema": []} {"input": "እስካሁን ድረስ ከወግ አጥባቂዎቹ በተጨማሪ አቺዮ ኔቬስን የመሳሰሉ የሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተሮች ቴሜርን ባይደግፉ እንኳን ሮዉሴፍን ስለሚጠሉ ከቴሜር የሚርቁ አይመስሉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አቺዮ ኔቬስን", "start": 27, "end": 35}, {"text": "ቴሜርን", "start": 64, "end": 68}, {"text": "ሮዉሴፍን", "start": 80, "end": 85}, {"text": "ከቴሜር", "start": 92, "end": 96}], "organization": [{"text": "የሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ", "start": 42, "end": 57}]}}, "schema": []} {"input": "ሰዉዬዉ በ በተደረገዉ የመለያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በፕሬዝደንት ሮዉሴፍ የተሸነፉ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮዉሴፍ", "start": 39, "end": 43}]}}, "schema": []} {"input": "ብቻ ዲልማቫና ሮዉሴፍ በቅርቡ በልዩ ክብር ተቀብለዉ ካነጋገሩት መሪ አንዱ የቡልጋሪያዉፕሬዝደንት ሮሰን አሴቭፕሌቭኔሊቭን ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዲልማቫና ሮዉሴፍ", "start": 3, "end": 13}, {"text": "ሮሰን አሴቭፕሌቭኔሊቭን", "start": 61, "end": 75}], "location": [{"text": "የቡልጋሪያዉፕሬዝደንት", "start": 47, "end": 60}]}}, "schema": []} {"input": "ሮዉሴፍ ለደሆችና ለዝቅተኛዉ መደብ የቆመዉን ግራ ዘመሙን የሠራተኛ ፓርቲ ይመራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሮዉሴፍ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የሠራተኛ ፓርቲ", "start": 36, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "ቴሜር ባንፃሩ ወደ መሐል ቀኝ የሚያዳላዉ ፓርቲ መሪ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴሜር", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ሁለቱ ፖለቲከኞች እንደ ስደተኛ ልጆችም እንደ ብራዚላዊም ፕሬዝደንትና ምክትል ሆነዉ ትልቂቱን ሐገር መምራት አልተሳናቸዉም ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሮዉሴፍ ካቢኔ ዉስጥ አንዲት ጥቁርን ጨምሮ ስድስት ሴቶች ነበሩ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "በሮዉሴፍ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ከሮሴፍ ጋር ብራዚልን ለ ዓመት የመራዉ የሠራተኞች ፓርቲ ከሥልጣን ተወግዷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ከሮሴፍ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "ብራዚልን", "start": 8, "end": 13}], "date": [{"text": "ለ ዓመት", "start": 14, "end": 19}], "organization": [{"text": "የሠራተኞች ፓርቲ", "start": 25, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "እዚሕ እኛ ሐገር የተረጋጉና ጠንካራ ተቋማት አሉ እያሉ የሚናገሩ የሚሉ ሰዎች አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እኔ ለሁሉም የምናገረዉ ግን እዚሕ ሐገር የተቋማት ሥርዓተ አልበኝነት ነዉ የሰፈነዉ ብዬ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የጥቁር ኬንያዊዉ ተማሪ ልጅ ሥልጣን በያዙ በሰባተኛዉ ዓመት የጀርመኑ ስደተኛ ልጅ ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊም እና ስደተኛ ባይኔ እንዳላይ ይሉ ገቡ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሰባተኛዉ ዓመት", "start": 27, "end": 37}], "location": [{"text": "የጀርመኑ", "start": 38, "end": 43}], "person": [{"text": "ዶናልድ ትራምፕ", "start": 52, "end": 61}]}}, "schema": []} {"input": "የቡልጋሪያ ስደተኛዋ ልጅ ከሥልጣን ሲታገዱ የሊባኖሱ ስደተኛ ልጅ ሥልጣን ያዙ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቡልጋሪያ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "የሊባኖሱ", "start": 27, "end": 32}]}}, "schema": []} {"input": "ሮይተርስ ዜና አገልግሎት የባንኩን ምክትል ገዢ ጠቅሶ እንደዘገበዉ የምንዛሪዉ ዋጋ የቀነሰዉ የወጪ ንግድን ለማበረታት ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሮይተርስ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ሙላቱ ተሾመ ትናንት ለሐገሪቱ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር የዉጪ ንግድን ለማበረታት የብር የምንዛሪ ዋጋ እንደሚቀንስ አስታዉቀዉ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ሙላቱ ተሾመ", "start": 14, "end": 21}], "date": [{"text": "ትናንት", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "በአዲሱ ተመን መሠረት አንድ የአሜሪካን ዶላር ወደ የኢትዮጵያ ብር ገደማ ይመነዘራል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአሜሪካን", "start": 18, "end": 24}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 32, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "ብሔራዊ ባንክ እስካሁን አምስት በመቶ የነበረዉን የወለድ መጠንም ወደ ሰባት ከመቶ ከፍ አድርጎታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ብሔራዊ ባንክ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} {"input": "ኢትዮጵያ ከሰባት ዓመት በፊት የብር የምንዛሪ አቅምን በ ከመቶ ቀንሳ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ከሰባት ዓመት በፊት", "start": 6, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የግብፅ የቀድሞዉ ፕሬዚዳት ሆስኒ ሙባረክ አረፉ የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ የግብፅ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "የግብጽ", "start": 41, "end": 45}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ አረፉ", "start": 22, "end": 34}, {"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 22, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ ማክሰኞ የካቲት ዓ ም ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ጣብያ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ ማክሰኞ የካቲት ዓ ም ቀትር ላይ", "start": 0, "end": 23}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 24, "end": 32}], "location": [{"text": "የግብጽ", "start": 46, "end": 50}]}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የግብጽ", "start": 6, "end": 10}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 18, "end": 26}]}}, "schema": []} {"input": "ዛሬ ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዛሬ ቀትር ላይ", "start": 0, "end": 9}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 10, "end": 18}], "location": [{"text": "የግብጽ", "start": 32, "end": 36}]}}, "schema": []} {"input": "በካይሮ ሕክምና ላይ የነበሩት ሆስኒ ሙባረክ ከሳምንታት በፊት ቀዶ ጥገናን ለማካሄድ በፊርማቸዉ ማረጋገጣቸዉም ተያይዞ ተዘግቦአል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በካይሮ", "start": 0, "end": 4}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 19, "end": 27}], "date": [{"text": "ከሳምንታት በፊት", "start": 28, "end": 38}]}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከረጅም ጊዜ ከባድ ሕመም በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 13, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ በሆስፒታል አሳሳቢ የጤና ክትትል ክፍል ሕክምና ሲደረግላቸዉ ቆይተዉ በደረስባቸዉ ሕመም ሕይወታቸዉ ማለፉን ወንድ ልጃቸዉ ገልፆአል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 13, "end": 21}]}}, "schema": []} {"input": "የግብፅ የመንግሥት ቴሌቭዥን የሆስኒ ሙባረክን ሞት ይግለፅ እንጂ በርግጥ መቼ እንደሞቱ በግልጽ ያስቀመጠዉ ነገር የለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የግብፅ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "ግብፅን ወደ ዓመት በፕሬዚዳንትነት የመሩት ሆስኒ ሙባረክ በጎርጎረሳዉያኑ ዓመት በሃገሪቱ በተነሳዉ አመፅ ከስልጣን መወገዳቸዉ ይታወሳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ግብፅን", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ወደ ዓመት", "start": 5, "end": 11}, {"text": "በጎርጎረሳዉያኑ ዓመት", "start": 36, "end": 49}], "person": [{"text": "ሆስኒ ሙባረክ", "start": 27, "end": 35}]}}, "schema": []} {"input": "ህዝበ ውሳኔው ስርዓቱን የተከተለ ነው የሲዳማ ፓርቲዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሲዳማ", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} {"input": "የጉብኝቱ አላማ ስለድርቁ ለለጋሽ አካላት ለማስገንዘብ ነው አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ኢትዮጵዊ ለዶቸ ቨለ እንደገለጹት ደግሞ ምርመራው ተጠናቆ የፍርድ ሂደቱ እስኪጀመር ከአራት እስከ ስድስት ወራት ይፈጃል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ለዶቸ ቨለ", "start": 24, "end": 30}], "date": [{"text": "ከአራት እስከ ስድስት ወራት", "start": 70, "end": 87}]}}, "schema": []} {"input": "የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በሙስና ጠርጥሮ ካሰራቸዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በርካታ ኩባንያ ያላቸዉ ሼሕ መሐመድ አል አሙዲ አንዱ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሳዑዲ አረቢያ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "ኢትዮጵያ", "start": 32, "end": 37}], "person": [{"text": "መሐመድ አል አሙዲ", "start": 60, "end": 71}]}}, "schema": []} {"input": "ወደፊት የህዝቡ ቁጥር እጅግ የሚንረው ደግሞ እጅግ በደኸዩት አገሮች ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ይህ በፊናው ከዕድገት ጋር ባለመመጣጠን ብርቱ ሳንክ ነው የሚፈጥረው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የህዝብ ቁጥር አለቅጥ ከፍ የሚለው ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሰሃራ በስተደቡብ", "start": 22, "end": 33}, {"text": "የአፍሪቃ ሃገራት", "start": 39, "end": 49}]}}, "schema": []} {"input": "የተባበሩት መንግሥታት የህዝብ መመጠኛ ልዩ ድጎማ በመጀመሪያ እንደተነበየው ሳይሆን በአንዳንድ አገሮች ልጅ የመውለዱ ፍላጎት ከፍ አለ እንጂ አልቀነሰም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "መጥፎ ሁኔታ ሊያጋጥም የቻለው የቤተሰብ መምሪያ አገልግሎት ለማግኘት ስለ ከላዔ ፅንስም ማብራሪያ የሚሰጥበት ሁኔታ ተስፋ የተጣለበትን ያህል አለመስፋፋቱ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በያመቱ የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው በአዳጊ አገሮች ሚሊዮን ያህል ሴቶች ሳይፈልጉ ነው የሚያረግዙት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በያመቱ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 5, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "በዓለም ዙሪያ ጥሬ ሀብቶች ውሃ የኃይል ምንጭ እንዲሁም የምግብ ዓይነቶች ይመናመናሉ ዋጋቸውም እጅጉን ውድ ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በሚመጡት ዓመታት የድህነትን መልክዓ ምድር በተወሰኑ ቦታዎች ጎልቶ እናየዋለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሚመጡት ዓመታት", "start": 0, "end": 10}]}}, "schema": []} {"input": "ይህም ውዝግብ የተስፋፋ የትጥቅ ፍልሚያ እንዲሁም ከፍተኛ የጥፋት አደጋ በሚያንዣብበትና መንሠራራት በሚያዳግትበት ደካማ አስተዳደርና የሚንገዳገድ መንግሥት ባለበት አገር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የሠለጠነ የሰው ጉልበት የማፍራቱ ተግባር በቀጣይነት መከናወን የሚገባው ጉዳይ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ብዙ ህዝብ ያላት ድሃይቱ ሀገር ኢትዮጵያ እንኳ እ ጎ አ እስከ ዜጎቿ መካከለኛ ገቢ ያላቸው እንዲሆኑ የማደረግ ዓላማ አላት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 20, "end": 25}], "date": [{"text": "እ ጎ አ እስከ", "start": 30, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "ይሁን እንጂ በሚመጡት ዐሠርተ ዓመታት ሴቶችና ልጃገረዶች በትምህርትና ማሠልጠኛ እንዲገፉ በዛ ያለ ውች መመደብ ይኖርበታል ሲሉ ነው ሔለን ክላርክ የሚያስገዝቡት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሚመጡት ዐሠርተ ዓመታት", "start": 8, "end": 23}], "person": [{"text": "ሔለን ክላርክ", "start": 83, "end": 91}]}}, "schema": []} {"input": "ሴቶችንና ልጃገረዶችን ያላሳተፈ ሀገር በአቅም ግንባታ ቢዳከም የሚያስገርም አይሆንም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የዓለም ሥነ ህዝብ የጀርመን ድርጅት ባልደረባ ዑተ ሽታል ማይስተርም ዋናው የዕድገት ቁልፍ ትምህርት መሆኑን ነው የገለጡት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 12, "end": 17}], "person": [{"text": "ዑተ ሽታል ማይስተርም", "start": 29, "end": 42}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃውያን የሚበጅ መርኅ ተከትለው በዚህ ረገድ ጠንክረው ከሠሩ እመርታቸው የነብር ሳይሆን የአንበሳ ሊሆን ይችላል ተብሎ ይታሰባል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ኢሬቻ ተቃዉሞ እና ግድያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ኢሬቻ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "የመልካሳ የምርምር ማዕከል የ ዓመት ጉዞ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የመልካሳ የምርምር ማዕከል", "start": 0, "end": 16}], "date": [{"text": "የ ዓመት", "start": 17, "end": 22}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ ዩራኒየም የገንዘብ ምንጭ የጤና ጠንቅ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ በተፈጥሮ ማዕድኖች የበለጸገች ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ", "start": 29, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "በምስጢር የተያዘዉና በህገወጥ መንገድ የሚመረተዉ የዩራኒየም ማዕድን በስዉር ለተለያዩ ሃገሮች እንደሚሸጥ ነዉ የሚገለፀዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም ለኢራንና ለሰሜን ኮርያን ጭምር ሳይሸጥ እንዳልቀረ የሚጠቁም መረጃም የተመድ ይፋ አድርጓል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለኢራንና ለሰሜን ኮርያን", "start": 4, "end": 19}], "organization": [{"text": "የተመድ", "start": 47, "end": 51}]}}, "schema": []} {"input": "ኮንጎ ዉስጥ በርካቶች በዚህ ማዕድን መጎዳታቸዉን ይገምታሉ በየጊዜዉም የተለያዩ የአካል ጉዳቶች ያሏቸዉ ህጻናት ይወለዳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኮንጎ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} {"input": "ኪሚሎሎ የተሰኘዉ በካፉቡ ወንዝ ዳርቻ የሚገኘዉ አነስተኛ የሰፈራ መንደር በደቡባዊ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ከሉቡምባሺ ከተማ ወጣ ብሎ ይገኛል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኪሚሎሎ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በካፉቡ ወንዝ ዳርቻ", "start": 11, "end": 23}, {"text": "በደቡባዊ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ከሉቡምባሺ ከተማ", "start": 46, "end": 79}]}}, "schema": []} {"input": "የኩሬዉ ዓሶች በየጊዜዉ ይሞታሉ የአካባቢዉ ኗሪዎች ደግሞ በበሽታ ይሰቃያሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱን ማወቅ የሚሹት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ጃን ክላዉደ ባካ ለአስር ዓመታት ያህል የዉሃዉን ናሙና ሲወስዱ ቆይተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጃን ክላዉደ ባካ", "start": 32, "end": 42}], "date": [{"text": "ለአስር ዓመታት", "start": 43, "end": 52}]}}, "schema": []} {"input": "ስለዚህ ህገወጥ የዩራኒየም ማዕድን ስፍራ የበለጠ ለማወቅ የሚፈልግ በጣም ጥንቁቅ መሆን ይኖርበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ምክንያቱም በፖለቲካዉም ሆነ በኤኮኖሚዉ ዋና የሚባሉት ሰዎች ከዚህ ህገወጥ ማዕድን ንግድ ገንዘብ ያገኛሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ከሁለት ዓመት በፊት አንድ የጭነት መኪና ከተዘጋዉ የሽንኮሎብዌ የማዕድን ጉድጓድየወጣ ዩራኒየም እንደጫነ ተይዟል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሁለት ዓመት በፊት", "start": 0, "end": 12}]}}, "schema": []} {"input": "አሟሟቱ የተፈጥሮ ይሁን ይህን ታሪክ በመዘገቡ ግድያ ተፈጽሞበት ይሁን የተገኛ መረጃ የለም ፈጣሪ ብቻ ነዉ ያንን የሚያዉቀዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "ቁጥር የተሰኘዉ ክሊኒክ ሉቡምባሺ ዉስጥ የሚገኝ ነፍሰጡር ሴቶችን የሚያስተናግድ የህክምና ጣቢያ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሉቡምባሺ", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} {"input": "እዚህ የምንገኝ ሃኪሞች የምንመዘግባቸዉ የከፋ የአካል ጉድለቶች እየጨመሩ ሄደዋል በተለይም የሸቀጦች ዋጋ በናረባቸዉ በ እና ዓ ም ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓ ም", "start": 78, "end": 81}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሮፌሰር ጋብርየል ካፓያ ሽንኮሎብዌ ከሉቡምባሺ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር የሚርቅ በዓለም ረዥም እድሜ ያስቆጠረ የዩራኒየም ማዕድን ማዉጫ ስፍራ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጋብርየል ካፓያ ሽንኮሎብዌ", "start": 6, "end": 22}], "location": [{"text": "ከሉቡምባሺ", "start": 23, "end": 29}]}}, "schema": []} {"input": "በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ዩናይትድ ስቴትስ የጃፓን ከተሞች ሄሮሽማና ናካሳኪ ላይ የጣለችዉ አቶም ቦምብ ከዚህ ስፍራ በተገኘዉ ዩራኒየም የተሠራ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ የጃፓን", "start": 14, "end": 29}, {"text": "ሄሮሽማና ናካሳኪ", "start": 35, "end": 45}]}}, "schema": []} {"input": "የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የማዕድን ማዉጫ ስፍራዉ በይፋ ተዘግቷል አደገኛ ጨረር የሚያስከትለዉ ማዕድንም እንዳይሸጥ በህግ ተከልክሏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ ዘጠኝ ዓመት", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "ሆኖም የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ኃላፊ ጎልደን ሚሳቢኮ በህገወጥ መንገድ ግን ድርጊቱ እንደሚፈፀም መረጃ ይፋ አድርገዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 4, "end": 9}], "person": [{"text": "ጎልደን ሚሳቢኮ", "start": 30, "end": 39}]}}, "schema": []} {"input": "አሁን የእሳቸዉን ስፍራ የያዙት ጃን ክላዉድ ባካ በዉሃና በአፈር ዉስጥ የሚገኘዉን የአደገኛ ጨረሩን መጠን መለካት ቀጥለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጃን ክላዉድ ባካ", "start": 20, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ኪንሻሳ ላይ በጎሮጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር ዓ ም የተገነባ በአፍሪቃ የመጀመሪያዉ የኒኩሊየር ማብላያ ይገኛል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኪንሻሳ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በአፍሪቃ", "start": 37, "end": 42}], "date": [{"text": "በጎሮጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር ዓ ም", "start": 8, "end": 30}]}}, "schema": []} {"input": "ያኔ ደግሞ የኮንጎ መንግስት መልሶ ዩራኒየም ማዕድን ማዉጣትን ዳግም ህጋዊ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኮንጎ", "start": 7, "end": 11}]}}, "schema": []} {"input": "የሶማሊያ አቋም እነሳዉዲን አስደንግጧል ዓለም ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሶማሊያ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "እነሳዉዲን", "start": 10, "end": 16}]}}, "schema": []} {"input": "አፍሪቃ የማሊ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ቡባከር ኬይታ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ የማሊ ፪ኛ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆኑ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ የማሊ", "start": 0, "end": 8}, {"text": "የማሊ", "start": 5, "end": 8}], "person": [{"text": "ቡባከር ኬይታ", "start": 26, "end": 34}, {"text": "ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ", "start": 52, "end": 66}]}}, "schema": []} {"input": "ቀደም ሲል የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንዳስታወቁት በከፊል በወጣው ውጤት ላይ ኬይታ ሲሴን በጉልህ የድምፅ ብልጫ በመምራት ላይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኬይታ ሲሴን", "start": 49, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "ፕሬዚደንታዊወ ምርጫ በሀገሪቱ ሥርዓተ ዴሞክራሲን እና መረጋጋትን መልሶ ያስገኛል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "እንደሚታወቀው ፡ ይኸው አካባቢ በመጀመሪያየአዛዋድ ነፃ አውጪ ንቅናቄ በሚባለው ኤምኤን ኤልኤ በኋላም በተለያዬ እሥላማዊ ቡድኖች ተይዞ ነበር የቆየው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኤምኤን ኤልኤ", "start": 50, "end": 58}]}}, "schema": []} {"input": "የምርጫ ኮሚሽን በይፋ ባወጣው የመጀመሪያ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት መሰረት ፡ ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ ሲሴ ሱማይላ ደግሞ የመራጭ ድምፅ አግኝተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ ሲሴ ሱማይላ", "start": 52, "end": 74}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ በሁለተኛውም ዙር ምርጫ ብዙ መራጮችን ድምፅ አስገኝቶላቸው ለድል አብቅቶዋቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ሃገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተኅዋሲዉን አደገኝነት ተከትሎ ስርጭቱን ለማለዘብ ሲሉ የተለያዩ ዉሳኔዎችን እያሳለፉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዉሮጳ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "የአዉሮጳ ኅብረት መቀመጫ ብሩስል እደቀደመዉ ጊዜ በስብሰባ መጣበብ ቀርቶአል ቤልጂየም ሱቆች ሁሉ ተዘግተዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "ብሩስል", "start": 16, "end": 20}, {"text": "ቤልጂየም", "start": 48, "end": 53}]}}, "schema": []} {"input": "ለ ቀናት የሚፀናዉ ሕግ በየሃገራቱም የተለያዩ ሱቆችን እያዘጋ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ለ ቀናት", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} {"input": "ፍርድ ቤቱ የዛሬ አሥር ዓመት ከተቋቋመ ወዲህ ብይን ሲያሳልፍ ይህ የመጀመሪያው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ አሥር ዓመት", "start": 7, "end": 18}]}}, "schema": []} {"input": "ሉባንጋ ወደ ዴን ኻግ የተዛወሩት በ ዓም ሲሆን ችሎታቸው የተጀመረው በ ዓም ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሉባንጋ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ዴን ኻግ", "start": 8, "end": 13}], "date": [{"text": "በ ዓም", "start": 21, "end": 25}, {"text": "በ ዓም", "start": 43, "end": 47}]}}, "schema": []} {"input": "የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት ብይኑን በራድዮ ወይም በቴሌቪዥን በቀጥታ ያስተላልፋል የሚል ግምት ነበራቸው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} {"input": "ግን ለሳተላይቱ አገልግሎት ባለመከፈሉ ዜናውን ሊያደምጡ የቻሉት በኮንጎ ከተሰማራው የተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ራድዮ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኮንጎ", "start": 40, "end": 44}], "organization": [{"text": "የተመድ", "start": 52, "end": 56}]}}, "schema": []} {"input": "በፍርድ ቤቱ የቀረቡት አፍሪቃውያን ብቻ ናቸው አንድም አውሮጳዊ ወይም አሜሪካዊ የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} {"input": "በኢቱሪ ተፈፀመ የሚባለውን ወንጀል ያካባቢ ፍርድ ቤት ቢመረምረው የተሻለ ይሆናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢቱሪ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} {"input": "መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ነበሩ ሕፃናቱን አግኝተው የመለመሉዋቸው ፡ ያሰለጠኑዋቸው እና በመጨረሻም ሉባንጋ የመለመሉዋቸው ወታደሮች መሆናቸውን እንዲናገሩ የገፋፉዋችው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሉባንጋ", "start": 65, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "ይህ ፡ ማለትም ምስክሮች የዓቃቤ ሕጉ ቡድን ክሱን የሚደግፍለት ቃል እንዲሰጡ ተፅዕኖ አሳርፎባቸዋል የሚለው ዓይነቱ የመከራከሪያ ሀሳብ በኢቱሪ ክፍለሀገር አዘውትሮ ተሰምቶዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢቱሪ", "start": 85, "end": 89}]}}, "schema": []} {"input": "የኮንጎ ያርበኞች ህብረት ፓርቲ በውትድርና ሲወስደኝ አሥራ ሁለት ዓመቴ ነበር ስወጣ ደግሞ አሥራ ስምንት ዓመቴ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኮንጎ ያርበኞች ህብረት ፓርቲ", "start": 0, "end": 19}], "date": [{"text": "አሥራ ሁለት ዓመቴ", "start": 33, "end": 44}, {"text": "አሥራ ስምንት ዓመቴ", "start": 57, "end": 69}]}}, "schema": []} {"input": "የተመድና መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ብይኑ በጎሳዎች መካከል ግጭቱን እንደገና ይቀስቅስ ይሆናል በሚል ሰግተው ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተመድና", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []}