inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
በተለያዩ አገራትም የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ጥለዋቸው የነበሩ መመሪያዎችን እያላሉ ይገኛሉ። የወረርሽኝ ስርጭቱን ለመግታት አገራት አስተላልፈዋቸው ከነበሩ መመሪያዎች መካከል ዓለም አቀፍ በረራዎችን ማቆም፣ አየር ማረፊያዎቻቸውንና ድንበሮቻቸውን መዝጋት ይገኙበታል። በዚህም የተነሳ በርካታ የኢንዱስትሪ ዘርፎች በከፍተኛ ሁኔታ የተጎዱ ሲሆን በተለይም የአየር ትራንስፖርት ዘርፉ እንዲሽመደመድ ምክንያት ሆኗል። ከሰሞኑ አገራቱ ዘግተዋቸው የነበሩ ድንበሮቻቸውን ከፍተዋል፤ አለም አቀፍ አየር መንገዶቹም በ...
ኮሮናቫይረስ፡ አውሮፕላኖች እንዴት ነው በፀረ- ተህዋሲያን የሚፀዱት?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
386
Doc to summarize: በጎርጎሳውያኑ 1980ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ በኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረውን ድርቅ ተከትሎ በምግብ እጥረት የተጎዱ ህጻናት ምስል በመላው ዓለም በሚገኙ ምግብ ቤቶች ጭምር እየተለጠፈ በረድኤት ድርጅቶች አማካይነት ገንዘብ ተሰብስቧል። በርካቶችም ምስሎቹን ተመልክተው የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸው ጠቃሚ ቢሆንም በተለይ ምዕራባውያኑ የትኛውም ጎጂ ንጥረ ነገር የሌለው የምግብ አማራጭ ከዛች አገር ይገኛል ብለው እንዳያስቡ አድርጓቸዋል። • ጤፏን ለማስመለስ እየተውተረተረች ያ...
ከ2000 ዓመታት በላይ ኢትዮጵያውያን ጤፍን በዋነኛ የምግብ ምንጭነት ሲጠቀሙበት ኖረዋል። ታዲያ እንዴት አንድ የደች ዜጋ በቀላሉ የጤፍ የባለቤትነት መብትን ሊያገኝ ቻለ?
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
407
Title: አሜሪካ ኢትዮጵያን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያደርጉ ልዩ መልዕክተኛ ሾመች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጄፍሪ ፌልትማን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ይፋ እንዳደረጉት በተለይ ኢትዮጵያ ለምትገኝበት የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ጄፍሪ ፌልትማንን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ አድርገው መሾማቸውን ገልጸዋል። አሜሪካ አዲስ የሾመቻቸው የአፍሪካ ቀንድ መልዕክተኛ ጄፍሪ ፌልትማን በተለይ በኢትዮጵያና በዙሪያዋ ስላሉ ሁኔታዎች የተለየ ትኩረት እንደሚሰጡ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ አመልክቷል። በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል ትግራይ ክልል ውስጥ ያለውን ግጭት ጨምሮ በአገሪቱ ያለው ተለዋወጭ ሁኔ...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
395
Title: ፌስቡክ ከኮሮናቫይረስ ጋር የተያያዙ ሐሰተኛ መረጃዎችን ሊጠቁም ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፌስቡክ ኮሮናቫይረስን በተመለከተ በርካታ ሐሰተኛ መረጃዎች ይተላለፉበታል የዓለም ጤና ድርጅት ከኮቪድ-19 ጋር የተያያዙ የተሳሳቱ መረጃዎችን "infodemic" የሚል መጠሪያ ሰጥቷቸዋል። ፌስቡክም የእነዚህን ሐሰተኛ መረጃዎች ስርጭትን ለመግታት ሲል አዲሱን አሠራር ተግባራዊ እንደሚያደርግ ጠቁሟል። አንድ ገለልተኛ ጥናት እንደሚጠቁመው፤ ከወረርሽኙ ጋር የተያያዙ ሐሰተኛ መረጃዎች በዋናነት የሚሰራጩት በፌስቡክ ነው። በተለይ በስፓኒሽ ቋንቋ የሚሰራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች በዋናነት ይጠቀሳሉ። ፌስቡክ በበኩሉ ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
382
Content: በርካታ የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን የጉዞ እገዳ ይጣልባቸዋል የተባሉ አገራት ዝርዝርን ተመልክተናል ያሉ ባለስልጣናትን ዋቢ በማድረግ፤ የጉዞ እገዳው ሰለባ ይሆናሉ የተባሉት የአፍሪካ አገራት ኤርትራ፣ ናይጄሪያ፣ ሱዳን እና ታንዛኒያ መሆናቸውን ዘግበዋል። በስዊትዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም የምጣኔ ኃብት መድረክ ላይ ከ'ዎል ስተሪት ጆርናል' ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ አራት የአፍሪካ አገራት ላይ የጉዞ እገዳ ለመጣል ማቀዳቸውን አረጋግጠው፤ የአገራቱን ዝርዝር ...
ዶናልድ ትራምፕ ኤርትራን ጨምሮ በአራት የአፍሪካ አገራት ላይ የጉዞ ክልከላ ሊያደርጉ መሆኑ ተነገረ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
374
በእንግሊዝ የሁለት ዓመቱ ታዳጊ በተፈጠረ የህክምና ስህተት መከነ\nህፃኑ ያለቦታው የተገኘ የዘር ፍሬውን ለማዛወር ወደ ብሪስቶል ሮያል የህፃናት ሆስፒታል የተላከው በዚህ ሳምንት መጀመርያ ነበር። • ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ • ተፈላጊነታቸው እየቀነሰ የሚመጡ የሙያ ዘርፎች የትኞቹ ናቸው? • የጭንቅላት ቀዶ ጥገና እየተደረገለት ጊታር የተጫወተው ግለሰብ የህፃኑ አንዱ የዘር ፍሬ ጤናማ የነበረ ሲሆን አንደኛው ግን ያለቦታው ሆኖ ነበር የተወለደው። የህፃኑ አባት እንደሚሉት ...
የሁለት ዓመቱ ህፃን የዘር ፍሬውን ለማስተካከል በተደረገ ህክምና ወቅት ባጋጠመ ስህተት መምከኑን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
295
ትናንት የሰደድ እሳት የበላውን ምዕራቡን የአሜሪካ ክፍል ለመጎብኘት ካሊፎርኒያ ነበሩ፡፡ የካሊፎርኒያ ሰደድ እሳት ሰፊውን የካሊፎርኒያ ግዛትን ብቻ ሳይሆን ኦሪጋንና ዋሺንግተን ግዛቶችን ጭምር ያካለለ በታሪክ ሰፊ ቦታን ከሸፈኑ ሰደድ እሳቶች አንዱ ነው፡፡ እሳቱ የበላው ጫካ ምን ያህል ይሰፋል ቢባል ከሎንዶን ወይም ከኒውዮርክ ከተሞች በእጅጉ የላቀ ነው፡፡ ሁለቱ ከተሞች ቢደመሩም ሰደድ እሳቱ ካካለለው ቦታ ያንሳሉ፡፡ ወይም ደግሞ 10 ኒውዮርክ ከተማዎችን ያክላል በመጠን፡፡ ወይም በሌላ አነጋገ...
፡፡ ከዚህ ስብሰባ በኋላ አንድ ጋዜጠኛ ዶናልድ ትራምፕን ‹‹ለመሆኑ የሰደድ እሳት መልሶ መላልሶ የሚያጠቃን ጉዳይ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዘ ይሆን ወይ ሲል ጠይቋቸው ነበር፡፡ ‹‹አይደለም፤ ዋናው የጫካዎችን አስተዳደር ማስተካከል ነው›› ብለውታል፡፡
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
236
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ግብጽ በሕዳሴው ግድብ ውሃ ሙሌት ላይ ኢትዮጵያን ማብራሪያ ጠየቀች\nSummary: ግብጽ የኢትዮጵያ መንግሥትን በአስቸኳይ ስለ ግድቡ ውሃ ሙሌት ማብራሪያ እንዲሰጣት መጠየቋ ተሰማ።\nArticle (Max 500 characters):
ግብጽ ማወቅ የምትፈልገው ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ኢትዮጵያ ሆን ብላ መሙላት መጀመር አለመጀመሯን ማወቅ እንደሆነ ተጠቅሷል። ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብጽ እያደረጉት የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር መቋረጡ እንደተሰማ ነበር የግድቡ ውሃ መጠን እየጨመረ መሆኑን የሚያሳዩ የሳተላይት ምስሎች መውጣት የጀመሩት። ሱዳን በበኩሏ በታችኛው አገራት ያለው የውሃው ፍሰት በቀን 90 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትሮች መቀነሱን ገልፃለች። ኢትዮጵያ ግድቡን በይፋ መሙላት አለመጀመሯን ተናግራለች። 5 ቢሊየን ዶላር የይፈጃል የተባለው ይህ ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ እስከ ሠኔ ድረስ ከኮሮና ታገገምላች አሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቀደም ሲል ፕሬዝዳንቱ እነዚህ እርምጃዎች በፈረንጆቹ ሚያዚያ ወር አጋማሽ ላይ በሚከበረው የፋሲካ በዓል ሰሞን ሊላሉ እንደሚችሉ ገልጸው ነበር። ነገር ግን አሁን ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት "በሁለት ሳምንት ውስጥ በበሽታው ምክንያት የሚያጋጥመው ሞት ከፍተኛው ደረጃ ላይ ሊደርስ የሚችልበት እድል አለ" ብለዋል። ትራምፕ ትናንት ዋይት ሐውስ ውስጥ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ግብረ ኃይል ሥራዎችን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ አካላዊ እርቀትን መጠበቅን የመሳሰሉት በሽታውን የመከላከያ መንገ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
267
Doc to summarize: ሌሎች ሰዎች የሚመለከቱትን የእኛን ገጽ የማየት እድል የሚኖረን በመስታወቶች ብቻ መሆኑ ደግሞ ዝም ብለን ማለፍን ከባድ ያደርገዋል። አብዛኛዎቻችን ጥሩ የሚባል ፈገግታችንን የምንለማመደው፣ ንግግር ለማድረግ የምንዘጋጀው አልያም የለበስነውን ልብስ ማማር የምናየው ከመስታወት ፊት በመቆም ነው። • 13 አስደናቂ የፓስፖርት እውነታዎች • ስለ አንጀታችን የማያውቋቸው ስድስት አስገራሚ እውነታዎች መስታወቶች ከላይ ከጠቀስናቸው ጥቅሞች በተጨማሪ ለብዙ ነገሮች አገልግሎት ላይ...
መስታወቶች በሚያስገርምና ለመግለጽ በሚከብድ መልኩ አብዛኛዎቻችንን ይስቡናል። መስታወት ተመልክቶ የእራሱን ነጸብራቅ ለማየት የማይጓጓ አለ ብሎ ማሰብ ይከብዳል።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
409
አቶ አብዲ ድንገታ ይህ ቴሌሜዲስን ተብሎ ይጠራል። ለመሆኑ በእኛ አገር ይህ የአማካሪዎች ሕክምና እንዴት ውጤታማ ሊሆን ይችላል? የሰመመን ሕክምና ባለሙያና የዮኮ ቴሌሚዲስን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዲ ድንገታ፣ "እውነት ነው የማኅበረሰባችን አስተሳሰብ በዚህ ረገድ መቀየር አለበት" ይላሉ። የማኅበረሰቡን ለሕክምና ሂደቶች የሚሰጠውን አረዳድ ሲተቹም፣ "…መርፌ ሳያዝልኝ ነው በኪኒን የላከኝ፤ ዛሬ ደግሞ ራጅ እንኳ ያላዘዘ ሐኪም ነው የገጠመኝ" ብሎ በሐኪሙ ቅር የሚሰኝ ብዙ ሰው መኖሩን አያይዘው ያነ...
ቴሌሜዲሲን ምንድነው? የርቀት ሕክምና በኢትዮጵያ ይሠራል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
409
በዚህ የተቆጡ ፈረንሳያውያን ወደ ጎዳና ላይ የወጡ ሲሆን የተወሰኑትም ድንጋይና ተቀጣጣይ ነገር በፖሊስ መወርወራቸውን ተከትሎ ግጭት ተፈጥሯል ተብሏል። የጋዜጣ መሸጫ ኪዮስክና መኪኖች የተቃጠሉ ሲሆን በርካቶችም በቁጥጥር ስር ውለዋል። በፓሪስ 46 ሺህ የሚሆኑ ተቃዋሚዎች መውጣታቸውን የአገር ውስጥ ሚኒስትር የገለፀ ሲሆን በርካቶቹ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን ቢገልፁም የተወሰኑት ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል። እስካሁን ድረስ 46 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ 20 ፖሊሶችም ተጎድተዋል። ህጉ የፕሬስ ነፃነት...
በፈረንሳይ ፖሊሶችን ቪዲዮ መቅረፅ የሚከለክለው ረቂቅ ህግ ቁጣን ቀሰቀሰ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
327
Title: የቤይሩት ፍንዳታ፡ የሊባኖስ መንግሥት ሥልጣን ለቀቀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከ200 በላይ ሰዎች ለሞት የተዳረጉበት በሊባኖስ ቤይሩት በሚገኝ ወደብ ላይ የደረሰው ፍንዳታን ተከትሎ ፀረ-መንግሥት ተቃውሞዎች ተፋፍመው ነበር። ሰኞ አመሻሽ ላይ ነው ገዢው የሊባኖስ መንግሥት ሥልጣን መልቀቁን በቴሌቪዥን መስኮት ያሳወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃሰን ዲያብ ናቸው። በርካታ ሊባኖሳዊያን ለፍንዳታው የገዢው ፓርቲ አመራሮችን ይወቅሳሉ፤ በሙስና ተጠምደው ረስተውናልም ይላሉ። ቤይሩትን ያናወጠው ፍንዳታ የተከሰተው 2750 ቶን የሚመዝን አሞኒዬም ናይትሬት የተባለ ንጥረ ነገር ጥንቃቄ በጎደለ...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
212
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መቼ ይቆማል?\nትምህርት፣ ስራና ሌሎችም እንቅስቃሴዎች ሲቆሙ የጉዞ እገዳዎችም ተጥለዋል። ስብሰባም ሆነ ሌሎች ማህበራዊ መስተጋብሮች እንዳይደረጉ ታግደዋል። መንገዶች፣ ካፍቴሪያዎች እንዲሁም የገበያ ስፍራዎች ፀጥ ብለዋል፤ ከተሞች ኦና ሆነዋል በጥቅሉ ዓለም ተዘግታለች ማለት ይቻላል። • የአሜሪካ እስር ቤቶች በኮሮናቫይረስ ምክንያት እስረኛ መልቀቅ ጀመሩ • የኢትዮጵያ አበባ ላኪዎችን ገቢ ክፉኛ የጎዳው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ • የዓለም ጤና ድርጅት ወጣቶች ኮሮና ሊቋቋሙት አ...
በየአገራቱ ለወትሮ የሰው ግርግር የሚያደምቃቸው ከተሞችና ቦታዎች የኮሮናቫይረስ መምጣትን ተከትሎ ሁሉም ነገር ፀጥ ረጭ ብሏል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
399
ኮሚሽኑ ይህንን ያሳወቀው በዛሬው ዕለት ግንቦት 4፣ 2013 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ነው። ማክሰኞ ዕለት በምዕራብ ኦሮሚያ ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢ ዶሎ ከተማ አማኑኤል ወንድሙ የተባለ ተጠርጣሪ ወጣት በአደባባይ በመንግሥት ኃይል መገደሉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአካባቢ የመንግሥት ባለስልጣናትም የወጣቱን መገደል አረጋግጠው፤ ወጣቱ ለሕዝብ እንዲታይ ተደረገ እንጂ "በአደባባይ አልተገደለም" ሲሉ አስተባብለዋል። የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት ወጣት አማኑዔል 'የአባ ቶርቤ' ቡድን አባል በመሆኑ...
እና 'የአባ ቶርቤ' ቡድን አባል በሆነው ግለሰብ ላይ እርምጃ ተወሰደ ሲል በፌስቡክ ገጹ ላይ ጽፏል። የከተማው ጽ/ቤት በፌስቡክ ገጹ ላይም ወጣቱ ከመገደሉ በፊት የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል አትሟል። በአካባቢው በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪ ተብሎ የተፈረጀው የ"ሸኔ" ቡድን እንደሚንቀሳቀስ ይነገራል። በምዕራብ ኦሮሚያ በተለያዩ አካባቢዎች ቡድኑ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት በማድረስ በተደጋጋሚ ይወነጅላል። በቪዲዮው ላይ ምን ይታያል? በዚህ የፌስቡክ ገጽ ላይ ወጣቱ ከመገደሉ በፊት ለቀረቡ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
380
Content: ህፃኑ ያለቦታው የተገኘ የዘር ፍሬውን ለማዛወር ወደ ብሪስቶል ሮያል የህፃናት ሆስፒታል የተላከው በዚህ ሳምንት መጀመርያ ነበር። • ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ • ተፈላጊነታቸው እየቀነሰ የሚመጡ የሙያ ዘርፎች የትኞቹ ናቸው? • የጭንቅላት ቀዶ ጥገና እየተደረገለት ጊታር የተጫወተው ግለሰብ የህፃኑ አንዱ የዘር ፍሬ ጤናማ የነበረ ሲሆን አንደኛው ግን ያለቦታው ሆኖ ነበር የተወለደው። የህፃኑ አባት እንደሚሉት ይህንኑ ለማስተካከል በተደረገ ቀዶ ሕክምና ባጋጠመ ስ...
የሁለት ዓመቱ ህፃን የዘር ፍሬውን ለማስተካከል በተደረገ ህክምና ወቅት ባጋጠመ ስህተት መምከኑን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
296
Title: ስዊዲን ፡ ወንድ ልጃቸውን ለ30 ዓመት ቤት ቆልፈው ያስቀመጡት እናት ተያዙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ልጁ የተገኘበት ህንጻ ሴትዮዋ የሚኖሩት ከስቶክሆልም ወጣ ብሎ በሚገኝ ሰፈር ነው። አሁን 40 ዓመት የሞላው ልጃቸው ምናልባት ላለፉት 30 ዓመታት ቤት ውስጥ ታስሮ ነበር የኖረው የሚል ጥርጣሬን አሳድሯል። በሕክምና ላይ የሚገኘው ይህ ጎልማሳ የሴትዮዋ ልጅ ተቆልፎበት ከነበረው አፓርታማ በተገኘበት ወቅት ቆሳስሎና ቆሽሾ እንዲሁም ከባድ መጎሳቀል ውስጥ እንደኖረ በሚያሳብቅ መልኩ ነበር። እናት የፖሊስን ክስ አስተባብለዋል። እንዴት ከ30 ዓመት በኋላ ሊገኝ ቻለ? ይህ ጎልማሳ ልጃቸው ሊገኝ የቻለው ባ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
403
Title: ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፡ "በብሔር ግጭት ወደ 900 ገደማ ሰዎች ተገድለዋል"\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በግጭቱ ወደ 900 ሰዎች ገደማ መሞታቸውን የተባበሩት መንግሥታት ተናግሯል ባኑኑ እና ባቴንዴ በተባሉ ማኅበረሰቦች መካከል ግጭት የተከተሰተው ዩምቢ በሚባለው አካባቢ በሚገኙ አራት መንደሮች ውስጥ ነው። • በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የጤና ባለሙያዎች ጥቃት ደረሰባቸው የተባበሩት መንግሥታት እንዳለው፤ አብዛኞቹ የአካባቢው ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። ዩምቢ አካባቢ ባለው ግጭት ሳቢያ ለዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ የሚሰጡት መጋቢት ላይ ይሆናል። የተባበሩት መንግሥታት...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
220
ደንበኞች ለረጅም ጊዜ ከመጓጓታቸው አንፃር ብዙዎች የተደሰቱበት ቢሆንም ግራ መጋባቱ እንዳለም ተገልጿል። በመጀመሪያ ደረጃ እንደ ቴክኖሎጂው አዲስነት ዋጋው ብዙ የሚቀመስ አልሆነም፤ ኔትወርኩ በሁሉም አይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ ስለማይሰራ ለዚህ ቴክኖሎጂ የሚሆን ስልክ ለመግዛት በአንድ ጊዜ የሚከፈል 7650 ብር ከዚያም በየወሩ 2430 ብር መክፈል ደንበኞች ይጠበቅባቸዋል። •ሁዋዌ የተጣለበት እገዳ የስልኩ ተጠቃሚዎች ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል? ይህ ክፍያ ግን በየወሩ 10 ጊጋ ባይት ዳታ ብቻ የሚጠቀሙ ከ...
ግን ለአሁኑ ደንበኞች ብዙ እንዳይጠብቁ ድርጅቱ ያስጠነቅቃል፤ ምክንያቱም አገልግሎቱን የሚሰጠው ኢኢ የአምስት ጂ ኔትወርክ ለመዘርጋት የሚጠቀመው መስመር በሰከንድ ያለው ፍጥነት አስር ጊጋ ባይት ብቻ ሲሆን ይህ ለአንድ ተጠቃሚ ብቻ ሳይሆን፤ ለሌሎችም የሚጋራ ይሆናል። በዚህም መሰረት በአማካኝ አንድ ደንበኛ የሚያገኘው የፍጥነት መጠን በሰከንድ 150-200 ሜጋ ባይት ሊሆን እንደሚችልና፤ ብዙ ሰው በማይጠቀምበት ወቅት ለአንዳንድ እድለኞች እስከ አንድ ጊጋ ባይት ሊደርስ ይችል ተብሏል። ፈጣን ኢንተርኔት...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
506
አልሸባብ በላሙ በተደጋጋሚ ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን የበርካታ ኬኒያውያን ሕይወት ማለፉም ይታወሳል። የሰዓት እላፊው ከምሽቱ ሶስት ሰዓት እስከ ንጋት አስር ሰዓት ድረስ ይቆያል ተብሏል። • በአልሸባብ ጥቃት ሶስት አሜሪካውያን ተገደሉ • "ወንድ ወይ ሴት መሆን ትልቅ ቦታ ለመድረስ አያግዝም ወይ አያስቀርም" • ሶማሊያውያን፤ አውስትራሊያን ግመሎቻችን መልሺልን እያሉ ነው በኬኒያ የሚታተመው ስታር ጋዜጣ እንደዘገበው ከሆነ፣ የሰዓት እላፊው የተጣለው የጸጥታ ባልደረቦች የሚያደርጎትን የሰላም ማስከበር እ...
ኬኒያ፡ በላሙ ሶስት አሜሪካውያን ከተገደሉ በኋላ የሰዓት እላፊ ታወጀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
336
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አባ ሳሙዔል ብርሃኑ፤ “የጃዋር መሐመድ አቀባበል ላይ ስለተገኘሁ ነው የታገድኩት”\nSummary: ባለፈው ሳምንት አርብ ጃዋር መሀመድ በዋሽንግተን ዲሲ አንድ የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ውስጥ ከህዝብ ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ ላይ ላይ ተገኝተው የነበሩት ቀሲስ ሳሙኤል ብርኃኑ ...
በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ የምትገኘው የደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ክፍል አስተባባሪ የሆኑት ቀሲስ ሳሙኤል ብርኃኑ ከቤተክርስቲያኗ ኃላፊ መልዕክት እንደደረሳቸውም ለቢቢሲ ገልፀዋል። የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪ የሆኑት ዶ/ር አማረ ካሳዬ በበኩላቸው "አባ ሳሙዔል አልተባረሩም" ሲሉ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። አባ ሳሙዔል ስብሰባው ላይ የተገኙት በኦሮሞ ማህበረሰብ አባላት ተጋብዘው እንደሆነ በመግለጽ፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪ ራሳቸው በወቅቱ ጃዋርን በሚቃወመው ሠልፍ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ካለሁበት 21፡በእንግሊዝ ሰው ወደየግል ጉዳዩ ነው የሚሯሯጠው\nSummary: ፍካረ ሃይለ እባላለሁ። በእንግሊዝ አገር ለንደን ከተማ ነው የምኖረው። እዚህ ከተማ ውስጥ ለስምንት አመታት ቆይቻለሁ።\nArticle (Max 500 characters):
ታሪኬን ላውጋችሁ ከእኔጋ ቆዩ። የተወለድኩት በአስመራ ከተማ ነው። በባህር ሃብት ሚኒስቴርም ተቀጥሬ እሰራ ነበር። በወቅቱ አስመራ ላይ የነበረው አስተዳደር አሁን እንዳለው ዓይነት ኣልነበረም። ለጥበብና ለስእል ከፍተኛ ፍቅር ስለነበረኝ የስነ-ጥበብ ትምህርቴን ለመከታተል ወደ አዲስ አበባ ከ24 ዓመት በፊት መጣሁ። ለሶስት ዓመታት ከተማርኩ በኋላም ትምህርቱን አቋርጨ ከአዲስአበባ ወደ ጣልያን የሚያስገባ ቪዛ ስላገኘሁ የተሻለ ትምህርት ለመከታተል በማሰብ ወደ ጣልያን አመራሁ። ለ12 ዓመታትም ያ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
በስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ተነስቶ የነበረው እሣት በቁጥጥር ስር ዋለ\nእሳቱ ትላንት ሳንቃ በር በሚባለው የፓርኩ አካባቢ መከሰቱን የገለጹት የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ "አሁን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረነዋል" ሲሉ ለቢቢሲ በስልክ ተናግረዋል። እሳቱ የተነሳበትን ምክንያት ተጠይቀው አንድ የምርመራ ቡድን ወደ አካባቢው መላኩን እና ውጤቱ እንደታወቀ ይፋ እንደሚያደረግ አስታውቀዋል። "እሳቱ ሰፊ ጉዳት አድርሷል ተብሎ አይታሰብም" ያሉት ዋና አስተዳዳሪው "የተወሰነ ሄክታር የሳ...
ትላንት [አርብ] በስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ተነስቶ የነበረው እሣት በቁጥጥር ስር ዋለ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
212
Title: ፑቲን 'አስመርዘውታል' የተባለው አሌክሴ ለህክምና ወደ ጀርመን ተወሰደ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አሌክሴ ለህክምና ወደ ጀርመን እንዲሄድ የሩሲያ ሃኪሞች ቀደም ሲል ተስማምተው ነበር። አሌክሴ ከትናንት ጀምሮ ‹ነፍስ ውጪ-ነፍስ ግቢ› ላይ ይገኛል። የአሌክሴ ደጋፊዎች እና ቡድን አባላት አሌክሴ ከሻይ ጋር ተቀላቅሎ በተሰጠው መርዝ መመረዙን ይናገራሉ። የሩሲያ መንግሥት ባለስልጣናትም ይህን ወንጀል ለመሸፋፈን እየሞከሩ ነው ሲሉ ይከሳሉ። ቀደም ሲል አሌክሴን ሲያክሙ የነበሩ የሩሲያ ሃኪሞች አሌክሴ በጠና በመታመሙ በአየር አምቡላንስ ተጭኖ ወደ ጀርመን የመሄድ አቅም የለውም በማለት ከሩሲያ መውጣት እ...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
412
ዱባይ ደግሞ የሰማይ ላይ ታክሲዎቹን በመጠቀም ቀዳሚዋ ለመሆን እየሰራች ነው። ኡሃንግ 184 ሰማይ ላይ ችግር ከገጠመው ወዲያው መሬት ላይ ያርፋል ባለፈው ሰኔ የዱባይ መንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን ቮሎኮፕተር ከተሰኘው የጀርመን ኩባንያ ጋር ሰው አልባ የሰማይ ላይ ታክሲዎችን ለመሞከር ከስምምነት ደርሷል። ኩባንያው ሁለት ሰዎችን ማጓጓዝ የሚያስችል የሰማይ ላይ ታክሲ የመስራት ዕቅዱን እንዲያሳካ 25 ሚሊዮን ዩሮ ከባለሃብቶች አግኝቷል። እንደድርጅቱ ከሆነ ታክሲው በሰዓት 100 ኪሎሜትር ይጓዛል።...
በዓለማችን 10ኛዋ ሃብታም ከተማ ሳኦፖሎ በተለይ አርብ ዕለት መንገዶች ከ180 እስከ 295 ኪሎ ሜትር ድረስ ይዘጋጋሉ። ኤሃንግ አንድ ተጓዥ፤ ቮሎኮፕተር ሁለት ሲቲ ኤርባስ ደግሞ ከአራት እስከ ስድስት ሰው የሚጭኑ የሰማይ ላይ ታክሲዎችን ለመስራት እያቀዱ ነው። ኩባንያዎቹ ታክሲዎቹን በኤሌክትሪክ እንዲሰሩ በማድረግ አካባቢ ላይ ጉዳት የማያደርሱ ለማድረግ እየጣሩ ነው። ለመሆኑ እንዴት ይሰራሉ? በቀላሉስ ለመግዛት ይቻላል? ሶስት ወይም አራት ሰው የሚይዘው የሰማይ ላይ ታክሲ ዋጋ 'ኡበር ኤክስ' ከተሰ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
477
የሪፐብሊካን ቃለ አቀባይ እንደተናገሩት ሚዲያ እንዳይሳተፍ የተወሰነው ከኮሮናቫይረስ መመሪያዎች ጋር በተያያዘ መሆኑንም አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል። በሰሜን ካሮላይና የሪፐብሊካን ልዑካን ተሰባስበውም እጩ ፕሬዚዳንቱን ዶናልድ ትራምፕን በይፋ እንደገና ይመርጣሉ። 336 የሚሆኑ ልዑካን በሰሜን ካሮላይና ግዛት፣ ቻርሎቴ ከተማ በዚህ ወር ይሰባሰባሉ። እነዚህ ልዑካን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ቁጥሩ በመገደቡ መገኘት ያልቻሉትን በሺዎች የሚቆጠሩ አባላትን ወክለው ይገኛሉ። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ...
ኮሮናቫይረስ፡ሪፐብሊካኖች በሚያደርጉት እጩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሚዲያዎች እንዳይሳተፉ ተወሰነ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
183
Content: ወባ የሚተላለፈው በታመሙ ቢምቢዎች ነው ወባን መከላከል ቀላል ሆኖ ቢታይም ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለ በሽታ ነው። የዓለም አቀፍ የጤና ድርጅት ወባ በየሁለት ደቂቃዎች አንድ ሕፃን ሲገድል በየዓመቱ ከ200 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ በወባ እንደሚያዙ ያሳያል። ባለፉት አሥርት ዓመታት ውስጥ ለውጦች ቢመዘገቡም እ.አ.አ ከ2015 ወዲህ ግን ወደፊትም ወደ ኋላም እየሄድን አይደለም ይላል ያለፈው ዓመት የዓለም የጤና ድርጅት ሪፖርት። ቁጥሩ ባለፉት ሦስት ዓመታት ምንም ዓይነት ለውጥ እንዳላሳየ ሪፖ...
ወባን እንዴት እናስቁመው?
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
414
ሳዑዲ አረቢያ የጣለችው እገዳ ለየመን ጥፋት ነው\nሳዑዲ አረቢያ የየመን ሁቲ ታጣቂዎች በኢራን እየታገዙ ነው ስትል ትወቅሳለች፤ ቴህራን ከዚህ ተግባሯም እንድትቆጠብም አሳስበዋል። ኢራን በበኩሏ ለሁቲ ታጣቂዎች ምንም ዓይነት እርዳታ እያደርኩ አይደለም ስትል ክሱን ውድቅ ታደርጋለች። ዕለተ ቅዳሜ ወደ ሳዑዲ ዋና ከተማ ሪያድ የተተኮሰ ሚሳዔል በሳዑዲ ተመቶ እንደወደቀ ይታወሳል። የሳዑዲ ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን "ለአማፂያን የጦር መሣሪያ ማቅረብ ከጦርነት አይተናነስም" ሲሉ ተሰምተዋል...
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና የዓለምአቀፉ ቀይ መስቀል ማሕበር በየመን ያለውን ሁኔታ ለሚሊዮኖች ሕይወት አደጋ ነው ሲሉ ገልፀውታል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
262
ጅቡቲ በኢትዮጵያ ቴሌኮም ዘርፍ\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅቡቲ ፓርላማ ፊት ቀርበውም ንግግር አድርገዋል፤ አልፎም በሁለት ቀናት ጉብኝታቸው ወቅት የሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ውህደትን እውን ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ ኢትዯጵያ ለአስርታት በተጠቀመበች የጂቡቲ ወደብ በየዓመቱ 1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ-ንዋይ እንደምታፈስ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ሻምቦ ፊታሞ ይናገራሉ። ይህም 70 በመቶ የጂቡቲ በጀት ያክል እንደሆነ ነው ጨምረው የሚያስረዱት። ኢትዮጵያስ ለወደብ ስምምነቱ በምላሹ ምን ይዛ...
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሀገር ውስጥ ጉብኝታቸው በተጨማሪ ወደ ጂቡቲ አምርተው ኢትዮጵያ በወደቡ ላይ የባለቤትነት ድርሻ እንዲኖራት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
346
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሐሰተኛ በተባለው ምስል ሰበብ ቻይና አውስትራሊያን ይቅርታ አልጠይቅም አለች\nSummary: ቻይና በመንግሥቷ ማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ አንድ የአውስትራሊያ ወታደርን የሚያሳይ አሰቃቂ ምስል በማውጣቷ ይቅርታ እንደማትጠይቅ አስታውቃለች።\nArticle (Max 500 characters):
ቻይና ጨምራም አውስትራሊያ የተፈጸመውን ድርጊት እንደጦር ወንጀል እንዳይታይ ለማድረግ እየሞከረች ነው ስትልም ከሳለች። የአውስትራሊያ ወታደሮች ንጹሀን የአፍጋኒስታን ዜጎችን መግደላቸውን የሚጠቁም ሪፖርት ከወጣ በኋላ ምርመራ እየተደረገ ነው። የቻይና ከፍተኛ ባለሥልጣን በትዊተር ገጻቸው የአውስትራሊያ ወታደር የአፍጋኒስታን ታዳጊ በስለት ሲገድል የሚያሳይ ፎቶ መለጠፋቸውን ተከትሎ፤ የተቆጣችው አውስትራሊያ ቻይና ይቅርታ ትጠይቀኝ ብላ ነበር። በማኅበራዊ ገጾች ላይ የተሰራጨው ምሰል ሐሰተኛ ነው ስትልም አ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
ትምህርቱን በቻይና ያንግትዜ ዩኒቨርስቲ ይከታተል የነበረው ተማሪ ዉሃን ከተማ ለጉብኝት በሄደበት ወቅት በበሽታው መያዙን ከዩኒቨርስቲው የወጣው መግለጫ ያስረዳል። ከሁለት ሳምንት በፊት ወደሚኖርበት ከተማ ጂንግዙ ከተመለሰም በኋላ በበሽታው መያዙ ታውቋል። •ቻይና አሜሪካን ኮሮናቫይረስን አስመልክቶ ፍራቻ እየነዛች ነው ስትል ወነጀለች •በኮሮናቫይረስ ከተጠረጠሩ አራት አዲስ ሰዎች አንዱ በአክሱም እንደሚገኝ ተገለፀ የቢቢሲ ዘጋቢ ኪልያን ኒጋላ ከካሜሮኗ መዲና ያውንዴ እንደዘገበው ይህ ዜና መሰማቱ ...
ካሜሮናዊው ተማሪ በኮሮናቫይረስ በመጠቃት የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሆነ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
186
የወባ ትንኝ "ቁጥሩ ጨምሯል። . . . ሁሌም በዚህ ወቅት የወባ በሽተኞች ቁጥር ይጨምራል። አሁን ግን ከበፊቱ እየጨመረ እያየን ነው" ሲሉ ይገልጻሉ። "ምንም የተለየ ምክንያት የለም። ዘንድሮ ኬሚካልም ሆነ የአጎበር ስርጭት ለህብረተሰቡ ተካሂዷል። የተለየ የሚያደርገው የዝናቡ መጠን ጨምሯል። ከፍተኛ ዝናብ ነበር። ይህ ደግሞ ለወባ መጨመር ምክንያት ነው" ሲሉ ምክንያት የሚሉትን ተናግረዋል። በአካባቢው በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ቢገልጹም በዚህ ምክንያት ህይወቱ ያለፈ ሰው እንደሌለ ጠቁመ...
አማራ ክልል፡ ባለፉት ሦስት ወራት ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ ተጠቅተዋል
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
411
"የኢትዮጵያ ባህላዊ መድኃኒትና ሕክምና የምዕተ-ዓመት ጉዞ" ('Acentury of Magico-Religious Healing: The African, Ethiopian case (1900-1980)) በሚለው መፅሀፋቸውም በባህል ህክምና ዘርፍ በፅሁፍ የሰፈሩ ጥንቅሮችን፣ የቁጥርና የፊደላት ማስላት፣ መናፍስት፣ ዕፅዋትን፣ ማዕድናትን እንዲሁም የእንስሳት ተዋፅኦ ፈውስን ማግኘት ኢትዮጵያውያን እንዴት ልቀውበት እንደነበር ዳስሰዋል። አሁንም ቢሆን ለራስ ህመም ጠንከር አድርጎ ማሰር፣ ለጉንፋን ዝንጅብል በማር፣ ለሆድ ...
"የኢትዮጵያ የህክምና ታሪክ አልተጠናም" ዶክተር አሰፋ ባልቻ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
378
ተሰናባቹ ኡናይ ኤምሪን ሊተኳቸው የሚችሉ 7 አሰልጣኞች\nፓሪሴንት-ጀርሜይን ጋር የፈረንሳይ ሊግ ዋንጫ እና ከሲቪያ ጋር ሶስት የዩሮፓ ሊግ ዋንጫዎችን ማንሳት የቻሉት ኡናይ ኤምሪ በአርሰናል አመርቂ ውጤት ማምጣት ባለመቻላቸው ዛሬ የክለቡ አስተዳደር እንዳሰናበታቸው ገልጿል። • የስኮትላንድ እግር ኳስ ማህበር ታዳጊዎች ኳስ በቴስታ እንዳይመቱ ሊያግድ ነው • ከመኪኖች ይልቅ ብስክሌቶች የሚበዙባት ከተማ ክለቡ ቋሚ አሰልጣኝ እስኪያገኝ ድረስ፤ በረዳት አሰልጣኝ እና በቀድሞ የአርሰናል አማካይ ፍሬዲ ...
አርሰናል ክለቡን ለ18 ወራት ያሰለጠኑት ስፔናዊው ኡናይ ኤምሪን ከስራቸው አሰናብቷል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
399
Doc to summarize: የበርሊን ማራቶን በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ሴፕቴምበር 27 ቀን 2020 ይካሄዳል ተብሎ የታቀደ ቢሆንም ጀርመን የእንቅስቃሴ ገደቧን እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ በማራዘሟ የተነሳ እንደማይካሄድ ታውቋል። የውድድሩ አዘጋጆች በመግለጫቸው በታቀደለት ጊዜ "አይካሄድም" ከማለት ውጭ ለሌላ ጊዜ ይተላለፍ አይተላለፍ የገለፁት ነገር የለም። ቀጣዩን እርምጃ እንደሚያስተባብሩም ጨምረው ገልፀዋል። • ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር የዓለም አገራት ከፍተኛ የረሃብ አደጋ ተደቅኖባቸዋል-የዓለ...
በአለማችን ከሚካሄዱ ስድስት ታላላቅ የስፖርት ውድድሮች መካከል የሆኑት የበርሊንና የለንደን ማራቶን በተያዘላቸው ጊዜ እንደማይካሄዱ ታወቀ።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
250
የዓለም የኖቤል ሰላም ሎሬት የሆኑት ሳን ሱ ቺ ክሱን የተቃወሙት የቀድሞዋ በርማ የአሁኗ ምያንማር በሮሂንጂ ሙስሊሞች ላይ ጭካኔ የተሞላበት የዘር ጭፍጨፋ ፈፅማለች በሚል በስፋት የተሰራጨውን ክስ በተመለከተ ነው። • ሙገሳ እና ወቀሳ የተፈራረቀባቸው ሳን ሱ ኪ • ተመድ ለሮሂንጂያ ሙስሊሞች አልደረሰላቸውም ተባለ በመክፈቻ ንግግራቸው በምያንማር ላይ የቀረበው ክስ "ያልተሟላና ትክክል ያልሆነ" ብለውታል። አክለውም ከክፍለ ዘመናት በፊት በርካታ ሮሂንጃዎች ይኖሩበት በነበረው ረካይን ግዛት ችግሮች እን...
ውድቀት ነው ተብሏል። ሳን ሱ ቺ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት አገራቸው ከራካይን የተሰደዱት ሰዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ቁርጠኛ መሆኗን በመግለፅ፤ ፍርድ ቤቱ ግጭቱን እንዲያገረሽ ሊያደርግ የሚችል ድርጊት መፈፀሙን እንዲያቆም አሳስበዋል። ይህንን ንግግራቸውን በቴሌቪዥን የተከታተሉ እና በባንግላዴሽ በኩቱፓሎንግ የስደተኖች ካምፕ የሚገኙ ስደተኞች "ውሸታም ፣ ውሸታም፣ አሳፋሪ" እያሉ በመጮህ ተቃውሟቸውን ሲገልፁ ነበር። ከስደተኞቹ አንዱ የሆነው የ52 ዓመቱ አብዱ ራሂም "ውሸታም ናቸው፣ ትልቅ ውሸታም" ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
386
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኢትዮጵያ፡ ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ እየተካሄደ ነው\nSummary: ፓሪስ ዲዛይን ዊክ፣ ኒው ዮርክ ዲዛይን ዊክ፣ ኢስታንቡል ዲዛይን ዊክ፣ ዱባይ ዲዛይን ዊክ. . . በዓለም እውቅናን ካተረፉ የዲዛይን መሰናዶዎች መካካል ይጠቀሳሉ።\nArticle (Max 500 characters):
በዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ የፈጠራ ሥራዎች ይተዋወቃሉ ቢያንስ ለአንድ ሳምንት በሚካሄዱት የዲዛይን መሰናዶዎች ሥነ ህንጻ፣ ሥነ ጥበብ፣ ቴክኖሎጂና ፋሽንን ጨምሮ በርካታ ዘርፎች ይዳሰሳሉ። የፈጠራ ባለሙያዎች ሥራዎቻቸውን ያሳያሉ፤ ግብይት፣ ውይይትና የልምድ ልውውጥም ይደረጋል። እነዚህ ዓለም አቀፍ የዲዛይን መድረኮች ከሚሰናዱባቸው ሀገሮች ባለፈ ከሌሎች ሀገራትም ታዳሚዎችን ይስባሉ። • የሀብ ኦፍ አፍሪካ ፋሽን ሳምንት ፎቶዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት አዲስ አበባ የዲዛይን ሳምንት የማስተናገድ ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
ለሥራ ቢሮ መሄድ ብሎ ነገር ከናካቴው ሊቀር ይሆን?\nእንቅስቃሴዎች ውስን ይሆናሉ መኝታን ቢሮ ማድረግ ይቀጥል ይሆን? እርግጥ ነው ከቤት ሆኖ መሥራት በድኅረ ኮሮናቫይረስ ዘመን ደንብ የሚሆንባቸው መሥሪያ ቤቶች እንደሚኖሩ ከወዲሁ እየተነገረ ነው። ይህ ሀቅ ከኩባንያ ኩባንያ ቢለያይም ቅሉ፤ ቀጣሪዎች በዚህ አጋጣሚ ሠራተኞቻቸው ከቤት ሲሰሩ ኩባንያቸው ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ እንደሚሆን በትንሹም ቢሆን ተረድተዋል። በዚህ ሀሳብ ገፍተውበት ቢሮ ድርሽ እንዳትሉ ቢሉንስ? ይህ የማይመስል የነበረ ነገር በብ...
ለብዙዎቻችን ቤታችን ቢሯችን ሆኖ ሰንብቷል፤ በኮሮናቫይረስ ተህዋስ ምክንያት። ይህ ጽሑፍ እየተሰናዳ ያለውም በአንድ ከቤቱ እየሰራ በሚገኝ የቢቢሲ ሠራተኛ ነው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
415
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በነጆው ጥቃት ከተገደሉት አንዱ የማዕድን ኩባንያው ባለቤት ነበር\nSummary: ትናንት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ ሁምነ ዋቀዮ በተባለ ቀበሌ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት የአምስት ሰዎች መገደላቸውን የኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቆ ነበር።\n...
ማክሰኞ ዕለት በታጠቂዎቹ ጥቃት የተገደሉት አምስት ሰዎች ሰንራይዝ በሚባል በአካባቢው የማዕድን ማውጣት ሥራ ላይ ለተሰማራ ኩባንያ የሚሰሩ እንደነበር ታውቋል። በጥቃቱ የተገደሉት ሦስት ኢትዮጵያዊያን እና ሁለት የውጪ ሀገራት ዜጎች ሲሆኑ እነሱም የህንድና የጃፓን ዜግነት ያላቸው እንደሆ የአካባቢው ኮማንድ ፖስት አባል የሆኑት አቶ አደም ኢስማኤል ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ከተገደሉት አራቱ ወንዶች ሲሆኑ አንዷ የውጪ ዜጋ ሴት ናት። • ኢትዮጵያዊያን፣ ጃፓናዊትና ህንዳዊ በታጣቂዎች ተገደሉ እነዚህ የጥቃቱ ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
160
ይህ ሕግ በአገር አቀፍ ደረጃ የብሔራዊ የፆታ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሥርዓት ማካሄድን፣ ጥቃት የደረሰባቸውን ግለሰቦች ማንነት መደበቅንና የተወሰኑ ጥቃት አድራሾችን በኬሚካል ማኮላሸትን ይፈቅዳል። የመድፈር ወንጀሎችን በፍጥነት የሚቋቋሙ ችሎቶች ጉዳዩን እንዲመለከቱ የሚደረግ ሲሆን በአራት ወር ውስጥም ውሳኔ ሰጥተው ፋይሉን ይዘጋሉ ተብሏል። ይህ የፕሬዝዳንቱ ያፀደቁት ሕግ የተሰማው ከላሆሬ ከተማ ወጣ ባለ ስፍራ በቡድን የተደፈረች ሴት ታሪክ የሕዝብ ቁጣና ተቃውሞ ከቀሰቀሰ በኋላ ነው። ጥቃት የደረሰባት...
ፓኪስታን ጾታዊ ጥቃት የሚያጋጥማቸው ሴቶች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መሆኑ ይነገራል። በ2015 እኤአ አንዲት ሴት በቡድን ስትደፈር የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ የተሰራጨ ሲሆን ፓኪስታን ይህ እንዳይሆን መከልከል የሚያስችል ሕግ የላትም።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
232
• "በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር የተከሰተው ለመላው ሃገሪቱ የጸጥታ ስጋት ነው" የአማራ ክልል ደኀንነትና ጸጥታ ካውንስል የቅማንት የማንነት ጥያቄስ በምን መልኩ ተጠይቆ ምን አይነት ምላሽ ተሰጠው? የቅማንት የማንነት ጥያቄ ከውልደት አሁን እስካለበት ደረጃ ድረስ ጉዞው ምን ይመስላል? ቢቢሲ ጉዳዩን በዝርዝር ተመልክቶታል። ቅድመ - ቅማንት የማንነትና አስተዳደር ጥያቄ የቅማንት ህዝብ በቀድሞው የጎንደር ክፍለ ሃገር፤ በአሁኑ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሚገኙ የተወሰኑ ወረዳዎች የሚኖር ህዝብ ነው። በተለይ...
የቅማንት የማንነትና የራስ አስተዳደር ጥያቄ ከየት ወደ የት?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
408
ጆ ባይደን የቀድሞ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የአገር ሚስጥር መስማት የለባቸውም ያሉት ትራምፕ “የማይገመት ባህሪ” ስላላቸው ነው ብለዋል። አሜሪካ በተቀማጩ ፕሬዝደንት ፍቃድ ለቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዝደንቶች አገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ የማደረግ ልምድ አላት። ባይደን አስተዳደራቸው ለቀድሞ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የጸጥታ ጉዳዮችን በተመለከተ ገለጻ እንደሚያደርግ ሲጠየቁ፤ “ይህ የሚሆን አይመስለኝም” ሲሉ መልሰዋል። ባይደን የትራምፕን “መገመት የማይቻል ባህሪ” ከግምት በማስገባት ክልከላ እንዳደረጉ ...
ህደት ተቆጥሮ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
193
Title: በህንድ ጥቅም ላይ የዋሉ የንፅህና መጠበቂያ ጨርቆች ለምን ተፈለጉ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን በህንድ ማሃራሽትራ ግዛት የተሰማሩ ተመራማሪዎች ይህንን ከመፈፀም ያገዳቸው ነገር አልነበረም። ይህንንም ያደረጉበት ምክንያት ደግሞ የሚሰበስቡት ጥቅም ላይ የዋለ የንፅህና መጠበቂያ ጨርቅ የማህፀን በር ካንሰርን ለመመርመር እንዲያስችላቸው ነበር። በዓለማችን ካሉ የማህፀን በር ካንሰር ታማሚዎች ሩብ ያህሉ የሚገኙት በህንድ ሃገር ነው። እንዲያም ሆኖ በተለያዩ ምክንያቶች በርካታ ቁጥር ያላቸው ህንዳውያን ሴቶች አሁንም የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ አያደርጉም። የጤና ማዕከላት በአስፈላጊው መጠን ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
407
ግን ይህ ታሪኩን የምናጋራችሁ አባት ከአቅሜ በላይ ሆኖ የቁም ቅዠት ሆኖብኛል ይላል። ስቲቭ ይባላል፤ የሚወደው ልጁ ከተራ ጌም ተጫዋችነት አልፎ አሳሳቢ የሚባል ደረጃ ላይ የደረሰ ሱሰኛ ሆኗል። ከዚህም ባለፈ መቆጣጠር የማይችለው የቁማር ሱስ ውስጥ ተዘፍቋል። "ልጄ በጌሞች እንዲህ ይሆናል ወይም መጨረሻው የቁማር ሱስ ይሆናል ብዬ በፍጹም ገምቼ አላውቅም።'' • የስፖርት ውርርድ አዲሱ የወጣቶች ሱስ ይሆን? የስቲቭ ልጅ በሃያዎቹ መጀመሪያው ውስጥ የሚገኝ ወጣት ነው። በልጃቸው ምክንያት ስቲቭና...
የወላጆች ራስ ምታት እየሆነ የመጣው የልጆች የጌም ሱስ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
411
Content: ከተማው ለሴቶች አስቸጋሪ ነው ከ10 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ባሏቸው ከተሞች፤ የሴቶችን ሁኔታ በሚመለከት የተካሄደው የመጀመሪያው ዓለም አቀፋዊ የሕዝብ አስተያየት ጥናት ነው ይህንን የገለጸው። ጥናቱ በህዝብ ብዛታቸው ትልልቅ በሆኑ 19 ከተሞች ሴቶች ምን ያህል ከወሲብ ጥቃቶች እንደተጠበቁ በሚያመለክቱ ጉዳዮች ላይ የሥነ-ጾታ ባለሙያዎችን በመጠየቅ የተካሄደው ነው። በምርጫው ለንደን ቀዳሚውን ቦታ ስትይዝ ቶክዮ እና ፓሪስ ተከታዮች ሆነዋል። ሴቶች ሥነ-ጥበብ፣ ንግድ እና ፖለቲካን ጨምሮ ...
የግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ለሴቶች "በጣም አደገኛ" ከሆኑ ትልልቅ ከተሞች አንዷ መሆኗ ተገልጸ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
232
Title: ታላቁ ሕዳሴ ግድብ፡ ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን በመሠረታዊ ጉዳዮች ላይ መስማማታቸው ተነገረ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሦስቱ ሃገራት እንዲሁም አሜሪካ እና የዓለም ባንክ በጋራ ባወጡት መግለጫ ላይ እንዳመለከቱት በሕዳሴው ግድብ ሙሊት እና ሌሎች መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ከስምምነት በሚያደርሱ ነጥቦች ላይ ተግባብተዋል። የአሜሪካው ገንዘብ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በድረ-ገፁ ባወጣው መግለጫ ላይ የሃገራቱ ውሃ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት እንዲሁም ቀደም ብሎ በተደረጉ ውይይቶች ላይ ተመሥርቶ ከስምምነት ተደርሷል። ሃገራቱ አደራዳሪዎች በተገኙበት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ 'ለመስማማት' ለቅድመ ስምምነት ደርሰዋል። ሚኒስትሮቹ፤ ሦ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
234
Title: ኮሮናቫይረስ፡ የቤት ውስጥ ጥቃት ሰለባ ለሆኑ ሴቶች ከለላ የሚሰጠው ምክር ቤት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በመጠለያው ቤት አልባ ሴቶችም ይገኙበታል። ሄልሙት ኮሁል የተባለው ህንጻ ለሴቶች ማቆያ የሆነው ባለፈው እሮብ ነበር። በህንጻው ያሉ ቢሮዎች ወደ መኝታ ክፍልነት ተለውጠዋል። ምግብና የህክምና አገልግሎትም ይሰጣል። ሳሙሶሻል የተባለ የተራድኦ ድርጅት እንደሚለው፤ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ዜጎች ከቤት እንዳይወጡ መወሰኑን ተከትሎ የቤት ውስጥ ጥቃት ጨምሯል። በቤልጄም መዲና ብራሰልስ የሚገኘው ምክር ቤት ከሳሙሶሻል ጋር ተጣምሮ ነው ለሴቶች ከለላ የሚሰጠው። የተራድኦ ድርጅቱ ኃላፊ ሰባስሽን ሮይ፤ ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
275
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ትግራይ፡ ሕይወት በጦርነት ቀጣና ውስጥ በምትገኘው መቀለ\nSummary: በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ኃይሉ መካከል ግጭት ከተከሰተ ዛሬ ሰባተኛ ቀኑን አስቆጥሯል።\nArticle (Max 500 characters):
መቀለ ከተማ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ የትግራይ ልዩ ኃይል በክልሉ በሚገኘው የአገር መከላከያ ሠራዊት የሠሜን እዝ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን በመጥቀስ ወታደራዊ ዕርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸው ይታወሳል። የክልሉ መንግሥት በበኩሉ ጦርነቱን የከፈተብን የፌደራሉ መንግሥት ነው ይላል። ለመሆኑ ዕለታዊ ሕይወት በጦርነት ቀጠና ውስጥ ምን ይመስላል? ሪፖርተራችን ከስፍራው የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። የስልክ እና ኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ ማክሰኞ ጥቅምት 24 ምሽት ላይ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ በመቀለ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145
ለየት ያለው የታይላንድ የማሳጅ ጥበብ በባህላዊ ቅርስነት ተመዘገበ\n'ኑዋድ ታይ' የተባለው ይህ ባህላዊ መታሻ ጥበብ ከትውልድ ትውልድ የሚተላለፉ ባህሎችና የተለያዩ ተግባራት በሚመዘገብበት የሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርሶች መካከል አንዱ ሆኗል። በዚህም ለቀጣይ ትውልድ ተጠብቀው መቆየት ካለባቸው ባህላዊ ተግባራት መካከል አንዱ ተደርጎ እንዲመዘገብ ሆኗል። • ከብራና ወደ ኮምፒውተር . . . • ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? እነዚህ የማይዳ...
ጠንከር ያለው የታይላንድ ባህላዊ ጀርባን የማሸት ዘዴ ከፍተኛ ቦታ በሚሰጠው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ተመዘገበ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
221
Title: ኮሮናቫይረስ፡ የፋይዘር ክትባት በአሜሪካ ጥቅም ላይ እንዲውል ምክር ሃሳብ ቀረበ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባለሙያዎቹ ይህን ምክረ ሃሳብ የሰጡት 23 አባላት ያሉት የባለሙያዎች ቡድን ክትባቱ ሊፈጥረው የሚችለው ስጋት ከሚሰጠው ጥቅም አንጻር ምን ሊመስል እንደሚችል ምክክር ካደረጉ በኋላ ነው ተብሏል። የፋይዘር/ባዮንቴክ ክትባት እስካሁን በዩናይትድ ኪንግደም፣ ካናዳ፣ ባህሬን እና ሳኡዲ አረቢያ ጥቅም ላይ ለመዋል ፍቃድ አግኝቷል። በፋይዘር/ባዮንቴክ የተመረተው ክትባት በአሜሪካ ጥቅም ላይ እንዲውል የኤፍዲኤ ይሁንታ ማግኘት ያለበት ሲሆን በሚቀጥሉት ቀናት ይሄው ይሁንታ እንደሚገኝ ይጠበቃል። አሜሪካ ባለፉት 2...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
262
Doc to summarize: ውሳኔው የተላለፈው በአገሪቱ የሕዝብ ቆጠራ ሲደረግ የወሊድ መጠን መቀነሱ ከታወቀ በኋላ ነው። ቻይና አንድ ልጅ ብቻ መውለድ የሚፈቅደውን ፖሊሲ የሰረዘችው እአአ በ2016 ነበር። ጥንዶች ሁለት ልጆች እንዲወለዱ ከፈቀደች በኋላም ግን የወሊድ ቁጥር አላደገም። በቻይና ከተሞች ልጆችን ለማሳደግ የሚወጣው ከፍተኛ ገንዘብ ብዙ ጥንዶች እንዳይወልዱ አድርጓል። እስከ ሦስት ልጆች ድረስ እንዲወለድ ፕሬዘዳንት ዢ ዢፒንግ መፍቀዳቸውን የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የዢንዋ ዘገባ...
ጥንዶች በሚወልዷቸው ልጆች ቁጥር ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ስታደርግ የቆየችው ቻይና ዜጎቿ እስከ ሦስት ልጆች ድረስ መውለድ እንዲችሉ ፈቀደች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
389
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ሰኞ እለት በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ የተከሰተባቸው አካባቢዎች አፋር፣ ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ትግራይ እንዲሁም ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መሆናቸውን ገልፀዋል። በእነዚህ የአንበጣ መንጋ ጥቃት የደረሰባቸው አካባቢዎች በጥቅሉ 240 ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ በእነዚህ ወረዳዎች ስር ከሚገኙ ቀበሌዎች መካከል ደግሞ በ705 ቀበ...
ር የበረሃ አንበጣ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ከሰኔ 2011 ዓ.ም ጀምሮ የመቆጣጠር ስራ ሲሰራ እንደነበር ገልጾ በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም ከየመንና ከሱማሌ ላንድ መነሻውን በማድረግ ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ ይፋ ያደረገው መረጃ ያሳያል። የአንበጣ ወረርሽኙ መከላከል ሥራ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር እና የክልል ባለሙያዎችም ሰፊ-ርብርብ እያደረጉ እንደሚገኙ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የግብርና ቢሮ ኃላፊዎች ይናገራሉ። የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመሆን የ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
576
Doc to summarize: 'ኢምፖሲብል' የሚል ስያሜ የተሰጠው የፊልሙ ሰባተኛ ክፍል ቀረፃ ጣልያን ውስጥ ሲካሄድ ነበር። ነገር ግን ጣልያን በኮሮና መጠቃቷን ተከትሎ ዳይሬክተሩ 'ከት' ብለዋል። ፓራማውንት የተሰኘው ግዙፍ የፊልም አምራች ኩባንያ ቬኒስ በተሰኘችው የጣልያን ከተማ ፊልሙን ለመቅረፅ ጓዙን ሸክፎ የነበረ ቢሆንም በኮሮና ምክንያት ጉዞውን ሊሰርዝ ተገዷል። ጣልያን ከ300 በላይ ሰዎች በኮሮና ተይዘውብኛል ስትል አሳውቃለች። ከእነዚህ መካከል 11 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ሕይወታቸውን አጥተዋ...
ታዋቂው ቶም ክሩዝ የሚተውንበት 'ሚሽን ኢምፖስኢብል' ፊልም ቀረፃ በኮሮናቫይረስ ስጋት ተቋርጠ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
222
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የበርማ ሙስሊሞች ጩኸት!\nSummary: ከምያንማር ወይም በቀድሞ አጠራሯ በርማ ተሰደው ወደ ባንግላዲሽ የሚገቡ የሮሂንጃ ሙስሊሞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ ነው። እንደ ተባባሩት መንግስታት መግለጫ ከሆነ በ24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ወደ 35 ሺህ የሚሆኑ በርማውያን ሙስሊሞች ወደ ...
እ.አ.አ. ከነሃሴ 25 ጀምሮ ባለው ጊሴ ውስጥ ብቻ ወደ 123 ሺህ የሚሆኑ የሮሂንጃ ምሰሊሞች በርማ ሸሽተው መሰደዳቸው ተነግሯል። የሮሂንጃ ታጣቂዎች በምያንማር ፖሊሶች ላይ በከፈቱት ተኩስ ምክንያት የተቀሰቀሰው ግጭት የሮሂንጃ ሙስሊሞች ቀየአዘውን ጥለው እንዲሰደዱ አድርጓቸዋል። የሮሂንጃ ሙስሊሞች ሀገር አልባ አናሳ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሲሆኑ ከምያንማር ቡድሂስቶች ጭፍጨፋ እና ግድያ እየደረሰባቸው ነው። ሮሂንጃዎችን ከሀገራቸው ጠራርገው ለማስወጣት በሚል የምወያንማር ጦር የሮሂንጃ ምሰሊሞችን ቤት እያ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
በአንድ የዜና ተቋም ውስጥ በጋዜጠኝነት የምትሰራው ሾሪ ኢቶ ኖሪዩኪ ያማጉቺ የተባለው ግለሰብ በአውሮፓውያኑ 2015 ራሷን በሳተችበት ወቅት እንደደፈራት በመግለጽ ክስ አቅርባ ነበር። ጉዳዩን ሲከታተል የነበረው አቃቤ ሕግ በእውነት ስለመደፈሯ ምንም ማስረጃ ማግኘት አልቻልንም ብለው ነበር። ሾሪ ኢዮ ግን ይግባኝ በመጠየቋ ክሱ እንደገና ሲታይ ቆይቷል። • በኢራቅ ጎዳናዎች ከፍ ያሉት ሴቶች • ለሁለት ዓመታት ልጁን በጓደኞቹ ያስደፈረው አባት ህንድን አስቆጣ የእሷ ጉዳይም ጾታዊ ጥቃቶች እምብዛም...
ሚመስል አሻንጉሊት እላዬ ላይ ጭነው የሆነውን ነገር በሙሉ አስረጂን እያሉ ያዋክቡኝ ነበር። ደግሞ ሁሉም ፖሊሶች ወንዶች ነበሩ። በጣም አስጨናቂና አስፈሪ ሁኔታ ነበር'' ብላለች። • እሷ ማናት?: ለነፃነትም ለጥበብም ያልታከቱ እጆች ሾሪ ለደረሰባት ጥቃት 11 ሚሊዮን የን (105 ሺዶላር) ካሳ ጠይቃለች። ተከሳሽ ደግሞ አልደፈርኩም በፈቃድ ላይ የተመሰረተ ነበር በማለት ስሜን ስላጠፋች 130 ሚሊዮን የን (1.1 ሚሊየን ዶላር) ካሳ ትክፈለኝ ብሎ ተከራክሯል። ግራ ቀኙን የተመለከተው ፍርድ ቤትም ተከሳ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
281
Title: ጆን ማጉፉሊ፦ ታንዛኒያ "አስገዳጅነት የሌለበትን" የቻይናን እርዳታ ትመርጣለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ማጋፉሊ በአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው ምክንያት ምዕራባዊያን ከፍተኛ ጫና እያሳደሩባቸው ነው። በህዳር ወር ዴንማርክ "በተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት ላይ ተቀባይነት የሌለው አስተያየት" ሰጥተዋል በሚል የ9.8 ሚሊየን ዶላር እርዳታን አቋርጣለች። በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ፈታኝ ከሆነው የምዕራባውያን ተፅዕኖ በተፃራሪው ቻይና ከፍተኛዋ የልማት አጋር ሆናለች። • ". . . ጥፍር መንቀል ሕጋዊ አይደለም ስንለው ብሔሩ ውስጥ ለመደበቅ ይሞክራል" ጠ/ሚ ዐብይ • ''የአንድ ቤተሰብ አባላት ግድያ'' በቤኒሻንጉል ክልሏ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
168
Content: እሁድ እለት በቲውተር ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት "ሜጋንን 'አስቀያሚ' ስል አልጠራኋትም" በማለት "ይህ የሐሰተኛ መገናኛ ብዙኃን እንቶ ፈንቶ ነው፤ ለዚህም እጅ ከፍንጅ ተይዘውበታል" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለ መርኬል አስተያየታቸውን የሰጡት የእንግሊዝ ጉብኝታቸውን ከማድረጋቸው በፊት ከ ዘ ሰን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቃለ ምልልስ ወቅት ነበር። የቀድሞ ተዋናይቷና የአሁኗ የሰሴክሷ ንግስት መርኬል የትራምፕ ሁነኛ ተቺ ነበረች። • በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ ምልክት ታየ • የቦይን...
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሜጋን መርኬልን "አስቀያሚ" ሲሉ መሳደባቸው የተቀረፀ ቢሆንም እርሳቸው ግን ምን ሲደረግ በማለት ክደዋል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
179
Title: በሱዳን በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ ሰባት ሰዎች ሞቱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሰልፈኞቹ በወታደራዊ ዋና መሥሪያ ቤት አካባቢ ተሰባስበው የሲቪል መንግሥት እንዲመሰረት በሚጠይቁበት ወቅት በተተኮሰ ጥይት ተገድለዋል ተብሏል። ተቃዋሚዎች ተኩሱን የከፈቱት ወታደሮች ናቸው ቢሉም፤ ወታደሮቹ ግን ተኳሾቹ ማንነታቸው ያልታወቀ አካላት እንደሆኑ ተናግረዋል። • የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት አል በሽር ተከሰሱ ባለፈው ወር ፕሬዚደንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ፤ ሱዳን በሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት እየተዳደረች ትገኛለች። ፕሬዚደንቱ ከሥልጣን ከመውረዳቸው ከስድስት ቀናት አ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
209
Title: "ከሴቶችና ህፃናት ጥቃት ጋር በተያያዘ 94 መዝገቦች በፖሊስ ምርመራ ላይ ናቸው" ጠቅላይ አቃቤ ህግ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከዚሁም ጋር ተያይዞ በአራት መዝገቦች ላይ የፍርድ ውሳኔ መሰጠቱንም ጠቁመዋል። የኮሮናቫይረስ ስርጭት መዛመትን ለመግታት ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን ተከትሎ የተደፈሩ ህፃናት ቁጥር ማሻቀቡንና ከመቶ በላይ ህፃናት ሴቶችና ወንዶች መደፈራቸውን የአዲስ አበባ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከሰሞኑ መግለፁ የሚታወስ ነው። በተቃራኒው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ከጠቅላይ አቃቤ ህግ የሚፃረር መረጃን ሰጥተዋል። ህፃናቱ ከተፈፀመባቸው ወንጀል ጋር ተያይዞ ክስ አለመጀመሩን የፌደራል ጠቅላይ ፍ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
309
Title: ይህ የአፍሪካ ዋነኛው የፈጠራ አካባቢ ይሆን?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በርናርድ ኪዊያ የታንዛንያው የፈጠራ ትምህርት ቤት ትዌንዴ መስራች ነው መጀመሪያ የታወቀው በብስክሌት የሚሰራ የተንቀሳቃሽ ስልክ ባትሪ መሙያ (ቻርጀር) በመፍጠር ነው። በርናንድ ከብስክሌት መለዋወጫ እቃዎች በርካታ ተጨማሪ ነገሮችን መስራት እንደሚችል በኋላ ላይ ቢገነዘብም ሥራ የጀመረው የብስክሌት መካኒክ ሆኖ ነው። "አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የምፈጥረው ቤተሰቤን እና ማህበረሰቡን የሚጠቅም ነገር መሆኑን ስለምገነዘብ ነው" ይላል በርናንድ፡፡ ነገር ግን ብስክሌቶች ብቻ አይደለም። የቻይና ግዙፍ ማሽኖ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
397
Doc to summarize: ሃርቫርድ ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ችግሩን ለመፍታት እየሞከርኩ ነው ብሏል ነዋሪነቱ በሊባኖስ የሆነው የ17 ዓመቱ ተማሪ ኢስማኢል አጃዊ፤ ባለፈው አርብ በቦስተን አውሮፕላን ማረፊያ ከደረሰ በኋላ ለሰዓታት በጥያቄ እንደተፋጠጠ እና የኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ስልኩንና ላፕቶፑን ከፈተሹ በኋላ ቪዛው እንደተሰረዘበት አስረድቷል። • የአይኤስ አባል የነበረችው አሜሪካ እንዳትገባ ተከለከለች • አሜሪካ ለፍልስጤም እርዳታ መስጠቷን ለማቆም ዛተች ምንም እንኳን በማህበራዊ ሚዲያ...
ፍልስጥኤማዊው የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ፤ ጓደኛው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በሚያጋራቸው መረጃዎች አማካኝነት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በባለሥልጣናት መታገዱን አስታውቋል።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
258
ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ በድንበር አካባቢ የተቀበሩ ፈንጂዎችን ማንሳት ጀመሩ\nየሁለቱም ሃገራት ወታደሮች በሚንቀሳቀሱባት በደቡብ ኮሪያ የምትገኘው ፓንሙጆም መንደር የተጀመረው የማጽዳት ሥራ የተሳካ እንደነበር ተገልጿል። እዚህ ውሳኔ ላይ ተደረሰው ሁለቱ የኮሪያ መሪዎች ኪም ጆንግ ኡን እና ሙን ጄ ኢን ባለፈው ወር ፒዮንግያንግ ውስጥ ከተስማሙ በኋላ ነው። • አቶ መላኩና ጄነራል አሳምነው ለማዕከላዊ ኮሚቴ ተመረጡ ከዚህ በተጨማሪም የታጠቁ ኃይሎች ፊት ለፊት ሆነው ድንበር የሚጠብቁበት የወታደራዊ ቀጠና...
የሰሜን እና ደቡብ ኮሪያ ወታደሮች በድንበር አካባቢ ተቀብረው የነበሩ ከ800 ሺህ የሚበልጡ ተቀጣጣይ ፈንጂዎችን ማጽዳት መጀመራቸውን የሃገራቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
204
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጀነራል ሰዓረ መኮንን እና በሜጀር ጀነራል ገዛኢ አበራ የግድያ ወንጀል ሲካሄድ የነበረው የክርክር ሂደት እንዲቀጥል መወሰኑም ተገልጿል። • "ልባችንም ቤታችንም ጨልሟል" የጀነራል ሰዓረ እና ሜ/ጀነራል ገዛኢ ቤተሰቦች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ፍርድ ቤቶች በከፊል በመዘጋታቸው ክርክሩ ለጊዜው ተቋርጦ የነበረው ክርክር የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እንዲቀጥል አቤቱታ በማቅረቡ የምስክር መስማቱን...
ጥፎ ሁኔታ ውስጥ እንዳለን ተረድቶ አይዟችሁ ያለን የለም፡፡ . . . የሚጠይቀኝ ባገኝ የሚሰማኝን እናገር ነበር. . . የኢትዮጵያ ሕዝብ ይፍረደን" በማለት ታጋይ አበባ ዘሚካኤል ለቢቢሲ ተናግረዋል። የችሎት ክርክሩ ሂደት ከሰኔ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ ባሉት ቀናት የተጎጂ ቤተሰቦች እና ጉዳዩን መከታተል የሚፈልጉ ውስን ሚዲያዎች ወይም ግለሰቦች ባሉበት እንደሚቀጥልም ተገልጿል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
260
በአማካኝ አንድ አርሶ አደር የጡረታ ጊዜውን ክፍያ ድምር 50 ሺህ ፓውንድ ሊያገኝ ይችላለ። ሰፋ ያለ መሬት ያላቸው አርሶ አደሮች ደግሞ ይህ ክፍያ በእጥፍ አድጎ በአማካኝ 100 ሺህ ፓውንድ ይከፈላቸዋል። ይህ የጡረታ ክፍያ በሰፋፊ እርሻዎች ላይ አርሶ አደሮች ከባቢያቸውን እንዲንከባከቡ የሚያበረታታው የአካባቢ ጥበቃ እንቅስቃሴ አካል ነው። ሆኖም ይህንን ሀሳብ አንቀበልም ያሉ በዕድሜ የገፉ አርሶ አደሮች አሉ። አሁን ላይ የእንግሊዝ አርሶ አደሮች በቀደመው የአውሮፓ ህበረት ስርዓት ባላቸው የእርሻ መሬት...
የዩኬ መንግሥት ዕድሜያቸው የገፉ አርሶ አደሮችን ጡረታ እንዲወጡ ሊከፍል ነው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
177
Doc to summarize: በቦይንግ 737 ተሳፍረው የነበሩት 143 ሰዎች የከፋ ጉዳት አልደረሰባቸውም። ሆኖም ከተሳፋሪዎቹ መካከል ወደ 20 የሚሆኑት ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና መስጫ ተወስደዋል። • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ በሚያሚ ኤር ኢንተርናሽናል ስር የሚተዳደረው አውሮፕላኑ ጉዞውን የጀመረው ከኩባ ጓንታናሞ ቤይ ነበር። ተሳፋሪዎቹ እንዳሉት በዝናብ ወቅት ያረፈው አውሮፕላኑ ሴንት ጆን የተባለ ወንዝ ውስጥ ተንሸራቶ ገብቷል። ከተሳፋሪዎቹ አንዱ ቼሪል ቦርማን ለሲኤንኤን "አው...
አሜሪካ ቴክሳስ ውስጥ አንድ የቦይንግ አውሮፕላን ካረፈ በኋላ ተንሸራቶ ወንዝ ውስጥ ገብቷል። አውሮፕላኑ ያረፈው መብረቅ የቀላቀለ ዝናብ እየዘነበ ሳለ ነበር።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
119
Content: ሕጻኗ ከተወለደች ገና 19 ወሯ ነው፡፡ ዌስት ጄት ደግሞ ሁሉም ተሳፋሪዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማጥለቅ እንዳለባቸው ያሳስባል፡፡ ጨቅላዋ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ሲደረግላት እሪታዋን ታቀልጠዋለች፡፡ ብትባል ብትሰራ እምቢኝ ትላለች፡፡ እናትና አባት ያልሞከሩት ነገር የለም፡፡ ሕጻኗ ሞቼ እገኛለሁ አለች፡፡ የአየር መንገዱ አስተናጋጆችና ቤተሰብ አንድ ሁለት ሲባባሉ ነገሩ ተካሮ በረራ እስከመሰረዝ ደርሷል፡፡ አየር መንገዱ ግን ታሪኩ ሌላ ነው ይላል፡፡ የ19 ወር ጨቅላዋ አይደለችም ች...
ነገሩ አስገራሚ ነው፡፡ በካናዳ አንዲት ጨቅላ ሕጻን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ባለማድረጓ ብቻ ፖሊስ ተጠርቷል፣ በረራውም ተሰርዟል፡፡
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
385
Content: በክልሉ በአሳሳ፣ አሰቦት፣ አወዳይ፣ ባሌ ሮቤ፣ ጭሮ፣ ደንገጎ፣ ድሬ ጠያራ፣ ዶዶላ፣ ገለምሶ፣ ጊኒር፣ ሀሮማያ፣ ሂርና እና ሻሸመኔ ባሉ ከተሞች የሰዎች ህይወት ማለፉን ኮሚሽኑ ከተለያዩ ምንጮች መረጃ እንደደረሰውም በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ አስፍሯል። የሰዎች ህይወት ያለፈውም የኦሮሞ ተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች እንዲለቀቁ በተጠራ የተቃውሞ ሰልፍ መሆኑንም ጠቅሷል። ‹‹የመንግስት አካላት የዜጎችን በሰላማዊ መልኩ ተቃውሞ የማሰማት መብት ማረጋገጥ እንዳለባቸው እና ሕግ የማስከበር ስራ ተመጣ...
በኦሮሚያ ለተቃውሞ በተጠሩ ሰልፎች ምክንያት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን ተከትሎ የፀጥታ ኃይሎች ተመጣጣኝ ያልሆነ ኃይል ከመጠቀም እንዲቆጠቡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
210
ታናሽ እህቷ ቤተልሄም እጅጉ ለቢቢሲ እንደተናገረችው ሰላማዊት በአሁኑ ወቅት በቱርኳ ከተማ ኢስታንቡል 1.6 ኪሎግራም የሚመዘዝን ኮኬይን የተባለውን አደንዛዥ ዕፅ ይዛ ስትገባ ተገኝታለች በሚል ከታሰረች 13 ቀናትን አስቆጥራለች። በኢስታንቡል አየር ማረፊያ ስትደርስ በቁጥጥር ስር የዋለችው ሰላማዊት እጅጉን ወደ አገሯ ለመመለስ በአየር ማረፊያው ከሚገኙ የፀጥታ ኃይሎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ለመደራደር በቱርክ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንስላ ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም ሊሳካ እንዳልቻለ አቶ ወንድ...
ትላለች። አዲስ አበባ አየር ማረፊያ ምንም ያላጋጠማት ሰላማዊት፣ ኢስታንቡል ስትደርስ በቁጥጥር ስር ዋለች። ስለ ጉዳዩ ምንም እንደማታውቅና "ስዕሎቹን በአደራ አድርሺልኝ" እንደተባለች ተናግራ ይቀበሏታል የተባሉ ሰዎችን ብታስይዝም ግለሰቦቹ ሊያምኑ እንዳልቻሉም ቤተልሄም ታስረዳለች። ኢስታንቡል በቁጥጥር ስር ከዋለች በኋላ ፖሊሶች፣ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሲወስዷት ለምና ለባለቤቷ መደወሏንና "ያመጣሁት እቃ ውስጡ አደንዛዥ ዕፅ ነው ብለውኛል" በማለት እያለቀሰች መናገሯን ቢቢሲ ከእህቷ ሰምቷል። በወቅቱ ምን ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
579
በእንግሊዝ የጤና ሚኒስቴር ውስጥ የክትባት ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት ዶክተር ሜሪ ራምሴ ሌሎች አገራት የክትባት ዘመቻቸውን በስኬት እስከሚያጠናቅቁ እና ይህንንም ተከትሎ ወደ መደበኛ ህይወት ለመመለስ እነዚህ ገደቦች ሊቀጥሉ እንደሚችሉ ተናግረዋል። በተጨማሪም ብዙ ሰው የሚታደማቸው ዝግጅቶች ጥንቃቄ የተሞላበት የደህነንት መመሪያዎች ትግበራ እና ክትትል እንደሚያስፈልጋቸውም ተናግረዋል። ዶክተር ራምሴ እንዳሉት በተለይም ጭምብሎችን እንደማድረግ ያሉ ገደቦች በማህበረሰቡ ውስጥ ተቀባይነትን እያገኙ የመጡ ሲሆን ይህ...
ኮሮናቫይረስ፡ ማህበራዊ ርቀትን መጠበቅ እና ጭምብል ማድረግ ለዓመታት ሊዘልቅ እንደሚችል ተጠቆመ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
252
ከዚህ ቀደም 30 ያህል አገራት ላይ ተመሳሳይ እርምጃ የወሰደችው እንግሊዝ አሁን ደግሞ ከዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ፣ ኳታርን፣ ኦማንንና ሶማሊያን ማካተቷን አስታውቃለች። አገሪቱ ለዚህ እንደምክንያት ያቀረበችው እየተካሄደ ያለው የወረርሽኙ ክትባት መስጠት ዘመቻ ወሳኝ ደረጃ ላይ ባለበት ወቅት በደቡብ አፍሪካ በብራዚል የተገኙትን የመሰሉ አዲስ አይነት የኮሮናቫይረስ ዝርያዎችን ለመከላከል ነው ተብሏል። ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በእንግሊዝ "ቀዩ ዝርዝር" ውስጥ ከተካተቱት ከኢትዮጵያና ከሦስቱ አገራት ከ...
ጡ ተገልጿል። እንግሊዝ በኮሮረናቫይረስ ስጋት ምክንያት የጉዞ ዕገዳ የታለችባቸው አገራት ከ30 በላይ ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ የአፍሪካ፣ የመካከለኛው ምሥራቅና የደቡብ አሜሪካ አገራት ናቸው።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
218
ለ41 ዓመታት በኔዘርላንድ የኖሩት አቶ ሲራክ አስፋው ዘውዱ ቤታቸው የገባው በአጋጣሚ እንደሆነ ይናገራሉ ለ41 ዓመታት በኔዘርላንድ የኖሩት አቶ ሲራክ አስፋው ዘውዱ ቤታቸው የገባው በአጋጣሚ እንደሆነ ይናገራሉ። የጥገኝነት ጥያቄና ሌላም ጉዳያቸው ተጠናቆ ወደ ሌላ ቦታ እስኪሄዱ ድረስ የግል ሰነዶቻቸውን ጨምሮ ሌሎችም እቃዎች አቶ ሲራክ ቤት በአደራ የሚያስቀምጡ ሰዎች ነበሩ። ከአራት መቶ ዓመታት በላይ እድሜ ያለውን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርስ አቶ ሲራክ ቤት ይመላለሱ ከነበሩ ሰዎች አንዱ ትተውት እንደሄዱ...
የጨለቆት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የተዘረፈው ዘውድ ይመለስልኝ እያለች ነው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
408
Content: ተማሪዋ የባንክ ደብተር ውስጥ ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ በስህተት ገቢ ተደርጓል ይህቺ ተማሪ ቦርሳ ውስጥ የገባው ሲሳይ ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ነው። ለዚያም በአንድ ቀን። ሲቦንጊሊ ማኒ የ28 ዓመት የዩኒቨርስቲ ተማሪ ናት። ለዚያም የአካውንቲንግ ተማሪ። በስህተት የባንክ ደብተሯ ውስጥ ከገባው 1.1 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ 63ሺ ዶላሩን እንዳልነበረ አድርጋ አውድማዋለች። እጇ ውስጥ ከገባው 30 ሚሊዮን ብር ውስጥ ያጠፋቸው ገንዘብ ወደኛ ሲመነዘር ከ2 ሚሊዮን ብር አይበልጥም። በዋልተር ...
ተማሪ ደግሞ ይህን ያህል ገንዘብ ከየት ሊያመጣ ይችላል የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
182
Doc to summarize: ከአሜሪካ ጋር ያለውን እሰጥ አገባ ተከትሎ ሁዋዌ የአንድሮይድ መተግበሪያን እንዳይጠቀም ጉግል ማገዱ ይታወሳል። የጉግል ተቋም አንድሮይድ ስልክ በማምረት በዓለም ሁለተኛ ከሆነው ሁዋዌ ጋር እስከወዲያኛው ተቆራርጦ መቅረት የሚፈልግ አይመስልም። ጉግል፤ ከግማሽ ቢሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ላሉት ሁዋዌ ዳግም ፍቃድ እንዲሰጥ የአሜሪካ ኢንዱስትሪና ደህንነት ቢሮ ማዘዝ ይችላል። • ሁዋዌ አንድሮይድን እንዳይጠቀም ገደብ ተጣለበት ሆኖም በሁለቱ አካላት መካከል እርቅ ካልወረደስ? አሜ...
ሁዋዌ የቅርብ ጊዜ ሥራዎቹን ለማስተዋወቅ የተለየዩ አገራት ጋዜጠኞችን ወደለንደን ቢጋብዝም፤ ጉግል የጣለበት እገዳ በምርቶቹ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
401
Content: ካርዲ ቢ በሚቀጥለው ወር ናይጄሪያና ጋና መጥታ ልትዘፍን መሆኑ ተሰምቷል ካርዲ ቢ በሚቀጥለው ወር ናይጄሪያና ጋና መጥቼ አቀነቅናለሁ ማለቷ ከተሰማ ወዲህ በናይጄሪያና በጋና የሚገኙ አድናቂዎቿ በደስታ ሲፈነጥዙ በሌላ የአህጉሪቷ ክፍል የሚገኙ አድናቂዎች በቅናት 'ቅጥል' ማለታቸው ተሰምቷል። ካርዲ ቢ ባለፈው ሳምንት አርብ በኢንስታግራም ገጿ ላይ "አፍሪካ መጣሁልሽ" ስትል የአፍሪካ ጉዞዋን ዜና አብስራለች። • የሆንግ ኮንግ ትምህርት ቤቶች በደህንት ስጋት ተዘጉ • "ትልቅ ዋጋ ተከፍሎ...
አሜሪካዊቷ ራፐር ካርዲ ቢ ወደ አፍሪካ ልትመጣ መሆኑን የሰሙ አፍሪካውያን አድናቂዎች በደስታና በቅናት ውስጥ ናቸው ተባለ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
243
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤተ እስራኤላውያን እስራኤል ገቡ\nSummary: በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን አይሁዶች በአውሮፕላን ወደ እስራኤል ተጉዘዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ተከትለዋቸው ይጓዛሉ ተብሏል።\nArticle (Max 500 characters):
እስራኤል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እየሩሳሌም አመጣለሁ ብላ ቃል ከገባች ሳምንታት በኋላ ነው ይህ የሆነው። ቤተ እስራኤላውያኑ እስራኤል ውስጥ ለዘመናት ከኖሩ አይሁዶች ጋር ዝምድና ያላቸው ናቸው። ቀደምት ቤተ እስራኤላውያን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል የተጓዙት ሚስጢራዊ በሆነ ጉዞ ነበር። በቅርቡ በፌዴራል መንግሥትና በትግራይ ክልል ኃይሎች መካከል የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ ግጭቱ ወደ ጎንደር እንዳይዘመትና ቤተ እስራኤላውያን ሰለባ እንዳይሆኑ የሚል ስጋት ነበር። ለዚህም ነው...
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
143
አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ስለ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጉብኝት\n''ለጉብኝት የዛሬ አምስት ዓመት ወደ ግብጽ የመጣው ኢትዮጵያዊ አንድ ወዳጁ እቃ እንዲያደርስለት ይጠይቀዋል። እንደተባለውም እቃውን ወደ ግብጽ ይወስዳል። ይዞት ወደ ግብጽ የመጣው እቃ (ጫት) ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሰው እንደልቡ የሚጠቀመው ነገር ቢሆንም ግብጽ ውስጥ ግን ክልክል ነው ተብሎ በፍተሻ ወቅት በቁጥጥር ሥር ይውላል።" የዚህ ኢትዮጵያዊ ታሪክ እጅጉን አሳዝኖኛል ያሉት በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ታዬ አጽቀ...
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለሁለት ቀናት በግብጽ ያደረጉትን ቆይታ አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ በተለያየ ምክንያት ግብጽ ውስጥ ከነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ጋር በአንድ አውሮፕላን አዲስ አበባ ገብተዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
386
Title: ኮሮናቫይረስ በቻይና ከተባለው ጊዜ ቀድሞ መከሰቱን የሳተላይት ምስሎች ጠቆሙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በከተማዋ የሚገኙ አምስት ሆስፒታሎች አካባቢ ከነሐሴ እስከ ታኅሳስ ወር ድረስ ባሉት ጊዜያት በትራፊክ ተጨናንቀው መታየታቸውን የሳተላይት ምስል መረጃዎች ማመልከታቸውን ያስታወቁት የሃርቫርድ ተመራማሪዎች ናቸው። በጊዜው የታየው የትራፊክ ፍሰትም፤ ስለሳልና ተቅማጥ ምልክት ምንነት የተመለከቱ መረጃዎች ለማግኘት ወደ ድረ ገጾች ጎራ የሚሉ ከፍተኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ጋር መገጣጠሙንም ጥናቱ ያስረዳል። ቻይና ጥናቱ በተሳሳተ መረጃ ላይ የተመሰረተ እና እርባና ቢስ ነው ስትል አጣጥለዋለች። ቫይረሱ ለመጀመሪያ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
Doc to summarize: ስፔስኤክስ በተሰኘው የግል ኩባንያ የተገነባቸው ድራገን የሚል መጠሪያ የተሰጣት መንኮራኩር [ካፕሱል] የዓለም አቀፉ ጠፈር ጣቢያን ተቀላቅላለች። ጣቢያው ከቻይና ወደ ሰማይ 422 ኪሎ ሜትር ላይ እየተንሳፈፈ ይገኛል። ከብዙ ሙከራና ምርምር በኋላ በተሳካ ሁኔታ የመነጠቀችው የስፔስኤክስ መንኩራኩር ዶግና ቦብን ይዛ ኑሯቸውን ሕዋ ላይ ያደረጉ የአሜሪካና ሩስያ ጠፈርተኞች ተቀላቅላለች። ቦብና ዶግ በዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ከአሜሪካ ምድር ወደ ህዋ የመጠቁ የመጀመሪያዎቹ ጠፈርተኞ ...
ሁለቱ የአሜሪካ ጠፈርተኞች ቦብ ቤንከን እና ዶግ ሃርሊ ዓለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ [አይኤስኤስ] በሰላም አርፈዋል።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
371
Title: የሲሲሊ ማፊያዎችን የሚገዳደሩት ናይጄሪያውያን ሴቶች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጣልያኗ ተራራማ ከተማ ሲሲሊ የሚገኙ ናይጄሪያውያን ሴቶች በአስገዳጅ የወሲብ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ የተደረጉ ሴቶችን የሚፈልግና የሚረዳ ማዕከል በአንዲት ሴት አማካይነት ተቋቁሟል። ኦሳስ ኢግቦን በሕወጥ አዘዋዋሪዎች ወደ ጣልያኗ ደሴት ለመጡ ሴቶች መቆያ የሚሆነውን ማዕከል የከፈተችው ባሳለፍነው ጥር ወር ላይ ሲሆን ለናይጄሪያውያን በናይጄሪያዊ የተቋቋመ የመጀመሪያው መጠለያ ማዕከል ነው። በአሁኑ ሰአት ማዕከሉ በሀያዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ አራት ሴቶች የሚገኙ ሲሆን አንደኛዋ የልጅ እናት ናት። እ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
412
Title: የጦር መሣሪያ እና አሜሪካ በቁጥሮች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በፈረንጆቹ 2015 ብቻ በአሜሪካ 372 ጅምላ የጦር መሣሪያ ጥቃቶች የደረሱ ሲሆን፤ 475 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ 1800 የሚደርሱት ቆስለዋል። ጅምላ የጦር መሣሪያ ጥቃት ማለት ጥቃት ፈጻሚውን ጨምሮ ቢያንስ የአራት እና ከዚያ በላይ ሰዎችን ሕይወትን የሚያጠፋ ጥቃት ነው ሲሉ ባለሙያዎች ይተነትኑታል። በአንድ ወቅት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የጦር መሣሪያን አስመልክቶ እንባ እየተናነቃቸው ሲናገሩ የሚያሳይ ምስል ወጥቶ መነጋገሪያ እንደነበረ የሚታወስ ነው። ፕሬዝደንቱ የጦር መሣሪያን ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
105
የዛላምበሳ ድንበር ከፌደራል መንግሥት ፍቃድ ላልያዙ ተጓዦች ተከለከለ\nበዛላምበሳ መስከረም ወር ላይ የነበረው አዲስ አመት አከባበር በኢትዮጵያ ድንበር በኩል "ከፌደራል መንግሥት ፈቃድ መያዝ አለባችሁ" የሚል ምላሽ እንተደተሰጣቸውና ከኤርትራ በኩል ደግሞ የይለፍ ወረቀት እየተዘጋጀ መሆኑን" ቢቢሲ ያናገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል። •የትናንትናዋ እለት- በኢትዮ ኤርትራ ግጭት ቤተሰባቸው ለተለያየ? •መስመር ያልያዘው የኢትዮ-ኤርትራ የንግድ ግንኙነት ወዴት ያመራል? •የኦነግ እና የመንግሥት እሰጣገባ ...
ባለፈው የመስከረም ወር የተከፈተው የዛላምበሳ ድንበር ባልታወቀ ምክንያት ከፌደራል መንግሥት ፍቃድ ለሌላቸው ተጓዦች መከልከሉን የጉሎመኸዳ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ገብረህይወት ገብረየሱስ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
169
ከአርብ ጀምሮ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ በቆየው የማህበሩ ጉባኤ የመጨረሻ ቀን ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ምክትል ከንቲባው፤ ማህበሩ ላለፉት 33 ዓመታት ሥራውን ለማከናወን ሲል መስዋዕትነት ሲከፍል መቆየቱን ተናግረው፤ አሁን ግን ወደ ሃገር ቤት በመምጣቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። ምክትል ከንቲባው አክለውም ማህበሩ ከዚህ በፊት ያካሄዳቸውን ጥናቶች የፖሊሲና መመሪያዎች መሰረት መሆን ስላለባቸው በተቀናጀ መልክ በማዘጋጀት ለትውልድና ለሃገር በሚጠቅም መልኩ ሥራ ላይ እንዲውሉ መድረግ አለበት ብለዋል።...
ታከለ ኡማ የትምህርትንና የምርምርን አስፈላጊነት አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። በጉባኤው የማብቂያ ዕለት ተገኝው ንግግር ያደረጉት ምክትል ከንቲባው የኦሮሞ ጥናት ማህበር ጉባኤ ተሳታፊዎች እየተካሄደ ባለው የችግኝ መትከል ዘመቻ ላይ እንዲሳተፉ ለማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ ችግኝ የመትከያ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸው፤ ጉባኤተኞቹም በችግኝ ተከላው እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
241
Title: ጠቅላይ ሚነስትር ዐብይ አህመድ በአክሱም ምን ተጠየቁ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልል መካከል ያለው ቀዝቃዛ ግንኙነት ጋር ተያይዞ ጉብኝታቸው አነጋጋሪም ሆኖ የነበረ ሲሆን ነዋሪዎቹም በተለያየ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚንሸራሸሩ ጥያቄዎችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበውላቸዋል። • በ2018 ጎልተው የታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከተጠየቁት ጥያቄዎች መካከልም የተወሰኑትን ጥያቄዎች የመለሱ ሲሆን ለአንዳንዶቹም ምላሽ እንዳልሰጡ ቢቢሲ ያናገራቸው የውይይቱ ተሳታፊዎች ገልፀዋል። የመሰረተ-ልማት ችግሮች አክሱም ከተማ የቱሪስት መናኸሪያ እንደመ...
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
361
Title: የጀርመን ቄሶች ሕፃናት ላይ የፈፀሙት በደል ይፋ ሆነ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጥናቱን ያካሄደው የጀርመን ሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ኦፊሴላዊ ውጤቱን መስከረም 25 ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ዘገባው እንደሚጠቁመው 1670 ገደማ የቤተክርስቲያኒቱ ሰዎች 3677 ሕፃናት ላይ ፆታዊ ጥቃት አድርሰዋል። • የ80 ሚሊየን ዶላር የሙስና ቅሌት ተጋለጠ የቤተክርስትያኒቱ ቃል አቀባይ የሆኑ ግለሰብ በውጤት 'እጅግ ማፈራቸውን እና ጭንቀት ውስጥ መግባታቸውን' ተናግረዋል። ጥናቱ 'ግፍ ፈፃሚ ቀሳውስት አሏት' እየተባለች ለምትታማው የሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሌላ መዘዝ ይ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
184
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በየመን በሳዑዲ የሚመራው ቡድን ከአየር ላይ በሰነዘረው ጥቃት በአውቶቡስ ውስጥ የነበሩ 29 ህፃናት ተገደሉ\nSummary: በሳዑዲ የሚመራው ቡድን የመን ላይ በሚያደርገው የአየር ጥቃት ቢያንስ 29 ህፃናት እንደተገደሉና 30 እንደቆሰሉ አለም አቀፉ የቀይመስቀል ድርጅት አስታወቀ።\nArt...
ህፃናቱ በአውቶብስ እየተጓዙ በነበረበት ወቅት ነው ዳህያን በምትባል የገበያ ስፍራ ላይ የተመቱት። በአማፂው ሁቲ የሚመራው የጤና ጥበቃ ሚኒስትር የሆኑት ግለሰብ የሟቾች ቁጥር 43 የቆሰሉት ደግሞ 61 እንደሆነ ገልጿል። • "የምንመለሰው ያፈረሰን የምርጫ ቦርድ እራሱ ከፈረሰ ብቻ ነው'' ልደቱ አያሌው • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ታጭተዋል? • ሰመጉ በወልዲያ እና አካባቢው የመብት ጥሰት ተፈጽሟል አለ ከሁቲዎች ጋር በሚደረገው ጦርነት በየመን መንግስት የሚደገፈው ጥምረት ድርጊቱ "አግባብ" ነው ሲል ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
162
Doc to summarize: የአውስትራሊያ መገናኛ ብዙኃን ካርም ወይም ካም ጊሌስፔ ብለው የሚጠሩት ይህ ግለሰብ 7.5 ኪሎ ግራም የሚመዝን 'ሜታምፌታሚን' ወይም 'አይስ' የሚባል ዕጽ በሻንጣው ውስጥ ይዞ በመገኘቱ አየር ማረፊያ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከ7 ዓመታት በፊት እንደነበር ሲድኒ ሞርኒንግ ሄራልድ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ ካርም ጊሌስፔ ከጉዋንዡ ደቡባዊ ከተማ በሚገኝ ባዩን አየር ማረፊያ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተነግሯል፡፡ የቻይና መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት በጉዋንዡ በሚገኝ ፍርድ ቤት የሞ...
በቻይና አውስትራሊያዊው ግለሰብ ዕጽ በማዘዋወር ወንጀል የሞት ፍርድ እንደተላለፈበት የአውስትራሊያ መንግሥት አስታወቀ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
350
የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳዉድ ኢብሳ፣ የኦዴፓ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባገዳዎችና ምሁራን በተሳተፉበት ስብሰባ፤ ኮሚቴው ሁለቱም ወገኖች ለሰላም በቁርጠኝነት እንዲሠሩና ሰላም በዘላቂነት እንዲወርድ ውሳኔ አስተላልፏል። • "በረከትና ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል" አቶ ጌታቸው ረዳ • የጂግጂጋ ነዋሪ ጥንዶች ስጋት ላይ ነን እያሉ ነው በእርቀ-ሰላም ጉባዔው ከተላለፉት ዋና ዋና ውሳኔዎች መካከል፦ • ማንኛውም ዓይነት ፕሮፓጋንዳ በሁለቱም በኩል እንዲቆምና ቅሬታ ቢኖራቸው እንኳን ለኮሚቴው ማቅረ...
ሰለጠነ ነው የኦሮሞ ፌዴራል ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ በቀለ ገርባ በበኩላቸው ይህ ውሳኔ የመጨረሻ ስለሆነ ውሳኔውን የማይቀበል አካል ኦሮሚያ ውስጥ መኖር አይችልም ብለዋል። ኮሚቴው ያሳለፈውን ውሳኔ መንግሥት ሙሉ በሙሉ የሚቀበለው መሆኑን የተናገሩት ደግሞ መንግሥትን ወክለው የኮሚቴው አባል የሆኑት አቶ ሞገስ ኢደኤ ናቸው። አክለውም በአጭር ጊዜ ውስጥ የኦነግን ሰራዊት ብንቀበል ደስውታውን አንችለውም ብለዋል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ታደሰ ቀነአ፤ ሁሌም ችግር ሲፈጠር የሚጎዳው...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
279
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይም ይህንን ጥቃት "ጭፍጨፋ" መሆኑን ገልጸው "በወገኖቻችን ላይ በተፈጸመው ኢሰብአዊ ተግባር በእጅጉ አዝኛለሁ" በማለት ሐዘናቸውን ገልጸዋል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ በጥቃቱ እጃቸው አለበት የተባሉ የክልልና የፌደራልም አመራሮች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ፤ 42 የታጠቁ ሽፍቶች እ እደተደመሰሱ፤ ስለትን ጨምሮ የተለያዩ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ስር እንደዋለ ተናግረዋል። ባለቤታቸውንና 9 ልጆቻቸውን ያጡት አርሶ አደር የ41 ዓመቱ አርሶ አደ...
ቱ በላይ፣ ቀጥላ ሲዲቄ በላይ፣ ቀጥላ ጸሃይነሽ በላይ . . ." እያሉ ሳግ ቢተናነቃቸውም አላቋረጡም። ከእንባቸው ጋር እታገሉ "የወንዶቹ ታላቅ መገርሳ ይባላል። ቀጥሎ አያና በላይ እና ደረጄ በላይ። ኤሊያስ የመጨረሻው ልጄ ነው" እያሉ እንባቸው ገነፈለ። ብቻቸውን የቀሩት አባት ቆስለው ሆስፒታል ናቸው። በጭካኔ የተገደሉት ባለቤታቸውና ልጆቻቸውን ማን እንደሚቀብራቸው ያሳስባቸዋል። "ሰው ሁሉ ከአካባቢው ሸሽቶ ወጥቷል። ማን ይቅርበራቸው? በሸራ ተጠቅልለው ነው ያሉት" ብለዋል። የአስር ልጆች አባት ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
604
2012፡ የኢህአዴግ መክሰም፣ የተማሪዎች እገታ፣ የምርጫ መራዘም፣ ግድያና እስር\nከእነዚህ ክስተቶች የትኞቹ ጉልህና ወሳኝ ናቸው የሚለውን ለመለየት እንደምንጠቀምበት መመዘኛ የተለያየ ቢሆንም፣ ቢቢሲ በተለይ በለውጥ ሂደት ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ያላቸው አንድምታ ከፍ ያለ ነው ያላቸውን ጥቂት ክስተቶችን መርጦ ቃኝቷል። ኢህአዴግ መክሰምና የብልጽግና ውልደት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አገሪቱን ሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በብቸኝነት የአገሪቱን ሁለንተናዊ ህልውና የመራውና...
በ2012 ዓ.ም የኢትዮጵያውያንን ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ማኅበራዊ ሕይወት በበጎም ሆነ በአሉታዊ ሁኔታ የሚነኩ ነገሮች ተከስተዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
414
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የቀድሞ ነፃ ትግል ተፋላሚና ተዋናይ ሻድ ጋስፓርድ ልጁን ከመስጠም አድኖ ህይወቱ አለፈ\nSummary: በኢንተርቴይንመንቱ ዘርፍ ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው የነፃ ትግል ፍልሚያ 'ወርልድ ረስሊንግ ኢንተርቴይንመት የቀድሞ ተፋላሚና ኮከብ የነበረው ሻድ ጋስፓርድ አስከሬን በሎስ አንጀለስ በሚገኘ...
የ39 አመቱ ሼድ ጋስፓርድ ከአስር አመት ልጁ ጋር ከአራት ቀናት በፊት እየዋኘ በነበረበት ወቅት ባልተጠበቀ ማእበል መመታቱን ተከትሎ ለህይወት አዳኞቹ ለልጁ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲያድኑት መናገሩን ተከትሎ ልጁ መትረፍ ችሏል። የህይወት አዳኞቹ ልጁን ቢያድኑም ሼድ ግን በመስጠሙ በተጨማሪም ለቀናት ያህልም አስከሬኑ ሊገኝ አልቻለም ነበር። "ሻድ በውቅያኖሱ ሰጠመ ነገር ግን ልጁን መጀመሪያ እንዲያድኑት ለህይወት አዳኞቹ ትእዛዝ ሰጥቶ ነው። ይህ ነው የአባት ፍቅር" በማለት ታዋቂው ተዋናይ ድዋይን ጆንሰን ...
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
167
በካሊፎርንያ የደረሰ የመሬት መንሸራተት 13 ሰዎችን ገደለ\nበአደጋው የተጎዱ ከ160 በላይ ሰዎች ወደ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን ከመካከላቸው ሃያዎቹ ከአውሎ ንፋስ ጋር የተያያዘ አደጋ እንደደረሰባቸው ሲታወቅ አራቱ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል። 300 የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ 'ሮሜሮ ካንየን' በተባለ ሸለቆ ውስጥ አሁንም መውጫ አጥተው እንዳሉም እየተዘገበም ይገኛል። ፖሊስ አካባቢው "የአንደኛው ዓለም ጦርነት የተከናወነበት ሥፍራ ይመስላል" ሲል ተናግሯል። በከባድ ዝናብ ምክንያት በተነሳ ጎርፍ ...
በአሜሪካ ካሊፎርንያ ክፍለ ግዛት ደቡባዊ ክፍል የደረሰ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ የ13 ሰዎችን ሕይወት እንደቀጠፈ የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
222
አሜሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ምርምሮችን ‘ሰልለዋል’ ያለቻቸውን ቻይናውያን ከሰሰች\nበኮሮናቫይረስ ላይ የሚደረግ ምርምርን ሰልለዋል የተባሉ ሁለት ቻይናውያን ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱ የተመሰረተው አሜሪካ ቻይናን በበይነ መረብ ስለላ አምርራ መተቸቷን ተከትሎ ነው። ባለፈው ሳምንት አሜሪካ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና ካናዳ፤ ሩስያ የኮቪድ-19 ምርምር ለመስረቅ ሞክራለች ብለው ነበር። አሜሪካ የከሰሰቻቸው ቻይናውያን የቀድሞ የኤሌክትሪክ ምህንድስና ተማሪዎቹ ሊ ዢያዩ እና ዶንግ ጂአዚ ናቸው። የንግድ ሚስ...
ቻይና የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር የሚያካሂዱ ቤተ ሙከራዎች ላይ ስለላ እያደረገች ነው ሲል የአሜሪካ የፍትህ ተቋም ወነጀለ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
393
Content: ጠቅላይ ሚንሰትሩ ማብራሪያ ከሰጡባቸው ጉዳዮች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል። ምጣኔ ሃብት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ባለፈው ዓመት በኢትዮጵያ የ6.1 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት መመዝገቡን ይፋ አድርገዋል። የኢንደስትሪ ዘረፉ ደግሞ ከፍተኛውን እድገት ካስመዘገቡ ዘርፎች መካከል ቀዳሚው ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2012 የበጀት ዓመት 3.37 ትሪሊየን ብር ጠቅላላ አገራዊ ምርት መመዝገብ መቻሉንም ተናግረዋል። የነፍስ ወከፍ ገቢም 1ሺህ ዶላር መድረሱን ተናግረው፤ ይህም መካከለኛ ገቢ ካ...
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ተካሂዷል። በዚሁ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
419
Doc to summarize: ቀደም ሲል የቱርክ ፍርድ ቤት ኢስታንቡል ውስጥ የሚገኘው ታሪካዊውና ታዋቂው የባሕል ማዕከል አያ ሶፊያ መስጂድ እንዲሆን የሚያስችል ብይን ሰጥቷል። አያ ሶፊያ 1500 ዓመታት ታሪክ ያለውና ሲመሰረት ካቴድራል የነበረ ሙዚየም ነው። ከዚያም ኦቶማኖች ካቴድራሉን ወደ ሙዚየምነት ቀይረውት ነበር። ሥፍራው በሙዚየምነት የተመዘገበው በአውሮፓውያኑ 1934 ነው። የተባበሩት መንግሥታት የቅርስ ጥበቃ ወኪል ዩኔስኮ ቱርክ ድርጅቱን ሳታማክር ሥፍራውን ወደ መስጅድነት እንዳትቀይረው አሳስ...
የቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይፕ ኤርዶዋን ታሪካዊው አያ ሶፊያ ሙዚየም ወደ መስጂድነት እንዲለወጥ የሚያስችል ውሳኔን በፊርማቸው አጸደቁ።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
241
ስደተኞቹ ባለፈው ሳምንት አርብ ፍርድ ቤት ቀርበው እያንዳንዳቸው ሦስት መቶ ዶላር እንዲከፍሉ ካልሆነ ግን እንደሚታሰሩ እንደተገለፀላቸው ችሎቱ ላይ የኢትዮጵያዊያኑ አስተርጓሚ የነበረችው ብርቱካን ገረመው ለቢቢሲ ገልፃለች። • ሶሪያውያን ስደተኞች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች አስሩም ወንዶች ሲሆኑ ከ18 እስከ 38 የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ናቸው። ብረቱካን እንደገለፀችው ስደተኞቹ ከታንዛንያ ጋር ዛምቢያን በምታዋስነውና ከዋና ከተማዋ ሉሳካ 750 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቺንሳሊ በተሰኘችው ትን...
አስር ኢትዮጵያዊያን ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲጓዙ ዛምቢያ ላይ በቁጥጥር ስር ዋሉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
245
Title: ፈረንሳያዊ እናት ልጇን ለሁለት አመት ያህል ኮፈን ውስጥ በመደበቋ ተከሰሰች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ህፃኗ የተገኘችው መኪናዋ ጋራዥ ልትጠገን በመጣችበት ወቅት አንድ መካኒክ ድምፅ በመስማቱ ነው። እናቷም በህፃኗ ላይ ጥቃትን በማድረሷና ለእድሜ ዘላቂ የሆነ የአካል ጉዳት በማድረስ እስከ 20 አመት እስራት ይጠብቃታል። እርግዝናዋንና እንዲሁም መውለዷን ከህይወት አጋሯና ከሶስት ልጆቿ እንደደበቀችም ተገልጿል። •የሴት ልጅ ግርዛት በከፍተኛ ደረጃ ቀነሰ •"ቀጣዩን ምርጫ ከዳር ሆኜ ባልታዘብም ተወዳዳሪ ግን አልሆንም" ብርቱካን ሚደቅሳ ሮዛ ማሪያ ዳ ክሩዝ የተባለችው ይህቺ ግለሰብ ቱሌ በምትባለው ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
191
Title: "ዘራፊው ለሕዝብ ጥቅም እየተባለ ክሱ እንዲነሳ ከተደረገ ውርደቱ ለአቃቤ ሕግ ነው" አቶ ዮሐንስ ወልደገብርኤል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የደርግ ከፍተኛ አመራሮችን ለመክሰስ ተቋቁሞ በነበረው ልዩ አቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት፣ በኋላም በሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በአቃቤ ሕግነት ከዚያም በቀድሞው የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን የሕግ ክፍል ኃላፊ የነበሩት አቶ ዮሐንስ ወልደ ገብርኤልን በዚህ ጉዳይ ላይ አነጋግረናል። አቶ ዮሐንስ፦ የእነዚህ የሙስና ድንጋጌዎች እንደ ማንኛውም የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ መታየታቸው ከቀረ ከሃምሳ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል ብዬ ነው የማምነው። እነዚህ የሙስና ወንጀል ህግ ድንጋጌዎች በመጀመሪያ ደረጃ መደበኛው አቃቤ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
433
Title: አውሮፕላኑ 'ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ነበር'\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባለስልጣናት እንደገለጹት አብራሪዎቹ አውሮፕላኑን ለማትረፍ በተደጋጋሚ የቦይንግን መመሪያ ተከትለው ጥረት አድርገዋል። የትራንስፖርት ሚንስትሯ ዳግማዊት ሞገስ "አብራሪዎቹ ጥረት ቢያደርጉም ሊቆጣጠሩት ግን አልቻሉም፤ አደጋው እንዳይከሰትም አብራሪዎቹ ሁሉንም ማድረግ የሚገባቸውን ጥንቃቄ አድርገዋል" ብለዋል። ሪፖርቱ ስለአውሮፕላኑ መከስከስ ምን ይላል? የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ማንንም ተወቃሽ አላደረገም። ሌሎች ዝርዝር መረጃዎችንም ከመስጠት ተቆጥቧል፤ ነገር ግን ቦይንግ የአውሮፕላን መቆጣጠሪያ ሥርዓቱን...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
332
Content: የቃፍታ-ሸራሮ ብሔራዊ ፓርክ አስተባባሪ አቶ ዘነበ አረፋይኔ ለቢቢሲ እንደገለፁት፤ ሰደድ እሳቱ የተነሳው ፓርኩ ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ ገብተው ወርቅ ለማውጣት የሚሞክሩ እረኞች ባቀጣጠሉት እሳት እንደሆነ ታውቋል። አስተባባሪው "እሳቱ በተለይም በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ ዝሆኖችን እንዳያባርር ተሰግቷል" ብለዋል። • የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከቃጠሎው በኋላ • የሰሜን ተራሮች ፓርክ እሳት ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ሰደድ እሳቱ ሰኞ አመሻሽ ላይ እንደተከሰተና ዛሬ በቁጥጥር ሥር እንደዋለ አቶ...
በሰሜን ኢትዮጵያ በቃፍታ-ሸራሮ ብሔራዊ ፓርክ በተከሰተው ሰደድ እሳት ሳቢያ 1,500 ሄክታር ደን መቃጠሉ ተገለጸ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
153
Title: አሜሪካ በአየር ጥቃት 62 የአልሸባብ ታጣቂዎችን ገደልኩ አለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአሜሪካ ጦር መግለጫ እንደሚለው ከሆነ ቅዳሜ ላይ በተሰነዘሩት 4 የአየር ጥቃቶች 32 ሚሊሻዎችን እንዲሁም እሁድ በተሰነዘረው 2 የአየር ጥቃቶች 28 ወታደሮችን መግደሉን ጦሩ አሳውቋል። በአሜሪካ የአየር ጥቃት በርካታ የአልሸባብ ሚሊሻዎች ሲገደሉ ይህ ከአንድ ዓመት ወዲህ ትልቁ ነው። ከአንድ ዓመት በፊት አሜሪካ 100 የቡድኑ አባላትን እንደገደለች መግለጿ ይታወሳል። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራም ዋይት ሃውስ ከገቡ በኋላ ደግሞ አልሸባብ ላይ ያነጣጠሩ የአየር ጥቃቶች ጨምረዋል። • የቀድሞ የአልሸባ...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
342