clip_id,split,sentence,speaker_id,language,duration_s,speech_s,speech_start_s,speech_end_s,lufs,gender,age_band,region,sample_rate,up_votes,down_votes clip_5f95344eefc3,test,መመሪያው ሀላፊነታቸውን በአግባቡ የማይወጡ የጥምረቱ አባል ተቋማት ተጠያቂ የሚሆኑበትን አሰራር በመያዙ ትብብሩን ይበልጥ ለማጠናከር ትልቅ አቅም ይሆናል ብለዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,9.293,8.934,0.0,9.293,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_2a99ea04563e,test,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተሟላና የተቀናጀ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ።,spk_c280ab1ace6a,am,9.414,7.557,0.0,9.414,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d08677ace151,test,ድጋፉን ለከተማ አስተዳደሩ ያስረከቡት የክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢኒሼቲቭ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዶክተር ራሄል በለጠ (ዶ/ር) በበኩላቸው የተበረከቱት ቁሳቁሶች የልጆችን የአዕምሮ እድገት ለማፋጠን የሚረዱ መሆናቸውን ገልጸው በመርሃ ግብሩ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በትብብር መስራታችንን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,24.733,22.594,0.0,24.733,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_00e4a6641dd3,test,የኮሪደር ልማት ስራውም የጎንደርን ታሪካዊነት ከጽዳት ከምቾትና ከውበት ጋር ያጣመረ ድንቅ ስራ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.694,7.47,0.604,9.694,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_91afa60d56df,test,በኢትዮጵያ የሕግ ስርዓት ውስጥ ባህላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴን ለማካተት መወሰድ በሚገባቸው ወሳኝ እርምጃዎች ላይ ያተኮረ ሀገራዊ ምክክር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.094,8.681,0.0,9.094,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f87f3974d720,test,ከተሳታፊ ወጣቶች መካከል  ተስፋዬ  ሀይለማሪያም እና  ፍሬህይወት መኮንን፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስራ ባህላቸውን እንዲያሻሽሉ ማገዙን ገልጸው፤ በዘንድሮም በአገልግሎቱ ለመሳተፍ ተመዝግበው ዛሬ ስራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.893,12.484,0.417,13.893,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d2177725f451,test,በፀጥታ ችግር ዜጎች መፈናቀላቸው፣ የኑሮ አቅርቦት መቀነሱ፤ የጤና እንክብካቤ እና የተመጣጠነ ምግብ አለመኖር ለችግሩ በምክንያትነት ተጠቅሰዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,11.454,9.447,0.745,11.454,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2fb0c24df489,test,ይህንን ሲያደርጉ ከየትኛውም አካል ደመወዝ ሳይጠይቁ፣ በተለይም ኑሯቸውን ማደላደል ከቻሉበት ጊዜ ወዲህ ደግሞ የደረሳዎችን መሠረታዊ ፍላጎት እራሳቸው እያሟሉ ያገለግሉ እና ትውልድን ያለሙ ነበር፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,14.174,13.627,0.546,14.174,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ac4e690cfef6,test,በፓርኩ ክልል ለቱሪስቶች የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጠው የኢኮ ቱሪዝም ማህበር ስራ አስኪያጅ መሐመድ ከድር የቱሪስቶች ፍሰት መጨመር ለሥራችን አጋዥ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.573,10.38,1.532,14.573,-37.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6110fa8f5ff0,test,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተደመረ አቅም ዜጎችን በማገዝና ሃብትን አቀናጅቶ በመምራት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.213,9.483,0.941,11.213,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6fd97d6c3102,test,ወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር አንዱ እንደሆነ ጠቅሰው አሁን ላይ የተሟላ የኢኮ ቱሪዝም ማዕከል መሆን መቻሉን እና ኢኮ ቱሪዝሙ ተፈጥሮና ማህበራዊ  ህይወት መስተጋብር የፈጠሩበት ድንቅ የቱሪስት መዳረሻ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,18.334,16.571,0.725,18.334,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d1b06d96ccfc,test,በደረጃ 5 ደግሞ  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 179 እና ከዚያ በላይ፣ ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢ 168 እና ከዚያ በላይ፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 168 እና ከዚያ በላይ፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 157 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሁሉም አካል ጉዳተኞች 142 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,27.494,23.524,1.128,27.494,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_efd6afc1e26a,test,የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ ጣሃ ቀመር በበኩላቸው፥ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በከተማው እየተወጣ ባለው ማህብራዊ ሀላፊነት አመስግነዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.854,11.334,0.0,11.854,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9aa0595ae271,test,በተለይም የህዝብ የአደባባይ በዓላት እሴቶችን በማክበር አንድነታችንን የበለጠ በማጠናከር የማንሰራራት ጉዞአችንን ስኬታማ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.854,10.007,0.387,10.854,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_99120d232c63,test,ተመራቂዎች ከመደበኛ ሰርተፊኬት እስከ ማስተርስ ዲግሪ ድረስ ስልጠናቸውን የተከታተሉ ናቸው ተብሏል።,spk_c280ab1ace6a,am,8.414,6.39,0.875,8.414,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6384af0fd720,test,በተመሳሳይ የሚመለከታቸውን የፌደራል መንግሥት የሥራ ሀላፊዎችን ለማነጋገር ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ከሰላም ሚኒስትርና ከሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,10.174,9.309,0.336,10.174,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_495c7e3d2f86,test,ይህም ባለፈው ዓመት ከተመረተው 4 ነጥብ 7 ሜትር ኪዩብ የውሃ አቅርቦት አንፃር ሲታይ የ7 ነጥብ 6 በመቶ ብልጫ እንዳለውም ኃላፊው አስረድተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.373,8.963,2.169,12.373,-35.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eef71300095a,test,በጎንደር ከተማ የሚገኘው የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በአዲሱ የጤና ፖሊሲ በመካከለኛ ደረጃ ያሰለጠናቸውን 571 የጤና ሙያተኞችን ዛሬ በዲፕሎማ አስመርቋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.254,11.915,0.0,12.254,-25.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4c777642cf24,test,ኢትዮጵያ አሁን ላይ የደረሰችበት ከፍታ ትናንትን ያልረሳና ትውልድን ያስተሳሰረ መሆኑ ሁሉንም የሚያኮራ መሆኑን በማንሳት።,spk_c280ab1ace6a,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f981b1db9985,test,በተለይም በባሌ ዞን ለጤና መድህን አገልግሎት ከአባላቱ የሚሰበሰበው ገንዘብ በአንድ ቋት የማሰባሰብ የአሰራር ሂደት ወደ ሌሎች ዞኖች እንዲሰፋ በማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.414,12.84,0.574,13.414,-26.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f057a189a330,test,የምርጫ ሂደቱ አካታችና የህዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ የታየበት መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,6.333,5.089,0.34,6.333,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bd8438cc8454,test,የማህበሩ አባላት ለቱሪስቶች በቅሎ በማከራየትና ጓዝ በመጫን በቀን በሚያገኙት ገቢ ህይወታቸውን እየመሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.133,8.897,0.646,12.133,-32.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_52fee87afd51,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በወቅቱ እንዳመለከቱት፤ ሆስፒታሉ የህክምና ኦክሲጅን ማምረት በመጀመሩ የአገልግሎት አሰጣጡን ከማሻሻል ባለፈ የአካባቢውን ማህበረሰብ ከወጪ እና እንግልት ታድጎታል።,spk_c280ab1ace6a,am,17.654,14.342,0.378,17.654,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7ff79c064ff7,test,የባሌ ተራሮችን ጨምሮ በዞኑ የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን በማልማትና ይበልጥ በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በዞኑ ቱሪዝም ጽህፈት ቤት የቱሪዝም ልማትና ማስፋፊያ ቡድን መሪ ሽብሩ አብዶ ናቸው።,spk_c280ab1ace6a,am,17.773,14.475,0.739,17.773,-38.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f2f745bcb61e,test,መንግሥት ለሰላም ያለውን ቁርጠኛ አቋም በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቀየቱንና ለወደፊትም ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ገልጸው መሰል ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,12.493,12.098,0.0,12.493,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_104edfee4986,test,እንዲሁም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድና የቱሪዝም መሰረተ ልማቶች ሌላው ለፍሰቱ መጨመር በምክንያትነት ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.174,12.647,1.197,15.174,-36.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_51219ead1b01,test,በዚህም ባለፈው ክረምት ከ690 በላይ የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች እድሳትና አዲስ ግንባታ መከናወኑን ገልፀው፣ ከነዚህ ውስጥ 230 ቤቶች ፈርሰው በአዲስ የተገነቡ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,14.733,12.549,0.775,14.733,-36.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4f0956a93575,test,ካለው ችግር አኳያ ብዙ መስራት እንደሚጠበቅ ያነሱት የጽህፈት ቤት ሀላፊው በተለይ ቅንጅት ላይ በተጠናከረ ሁኔታ ለመስራት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,10.053,8.866,0.0,10.053,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_abe7a8af9a3b,test,የወጣቶች ማእከላትን ለማዘመንና የሚሰጡትን አገልግሎት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_c280ab1ace6a,am,8.454,7.82,0.633,8.454,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8527d1612133,test,የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያ ሥላሴ፥ በኢትዮጵያ ግጭቶችን በባህላዊ የፍትህ ስርዓት የመፍታት ትልቅ እሴት መኖሩን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.213,7.865,0.318,10.213,-25.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5a26bb3052d1,test,አዲስ አበባ ከተማን ህጻናትን ለማሳደግ የምትመች ምርጧ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ የተያዘው ግብ በተለያዩ መስኮች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,13.373,12.222,0.69,13.373,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0715749be044,test,በበጎ ፈቃድ የሚከናወኑ ስራዎች ላይ በመሰማራት ሀገርንና የተቸገሩ ወገኖችን ማገልገል ደስታ የሚሰጥ ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,12.133,8.816,1.314,12.133,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_82c0014e4801,test,የወንጀል መከላከልና ምርመራ አቅሙን ማሳደግ መቻሉን ጠቁመው፤ የወንጀል መከላከል የኮሙኒቲ ፖሊሲንግ እና መረጃ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን መሰራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,15.534,13.037,0.575,15.534,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c48fdb6008c,test,የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ ዕቅድና በተቋሙ የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,12.454,11.604,0.366,12.454,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3616e7efacf0,test,ክትባቱ በማዕከላዊና ደቡብ ጎንደር፣ በሰሜንና ምስራቅ ጎጃም ዞኖች እንዲሁም፣ በጎንደር፣ በደብረ ታቦር፣ ባሕር ዳርና  ደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጥ ተመላክቷል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,16.814,13.984,1.265,16.814,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1470895865fe,test,ለመርሃ ግብሩ ስኬታማነትም ከክልል ጀምሮ እስከ ታችኛው የመንግስት መዋቅር ድረስ ቅንጅት መፈጠሩን ገልጸው፤ ለዚህም በርካታ ወጣቶችን በማንቀሳቀስ ህዝቡን በተለያዩ መልኩ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,19.213,17.036,1.229,19.213,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb7df49885c9,test,በኮሚሽኑ የማዕከላዊ ፖሊስ ኢንተለጀንስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሞገስ ቸኮለ ፤ ኮሚሽኑ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች መሥራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,16.334,13.89,0.0,16.334,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ac57272eafe,test,ሰላምና ደህንነትን ከማረጋገጥ ጎን ለጎንም በልማት ስራዎችም ላይ እየተሳተፈ ትላልቅ ሀገራዊ ለውጥ ባስገኙ ስራዎች ውስጥ አሻራ ማኖሩንም ጠቁመዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,13.573,11.755,0.716,13.573,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a514f8b6937,test,ኢትዮጵያን የሜዲካል ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ፣ ፈጠራ የታከለበት የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥን ማስፋት ትኩረት እንደሚሰጠውም ተናግረዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,15.934,14.83,0.0,15.934,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47086f03b16f,test,በዚህም በሀገር ደረጃ የተሻለ ሰላም እና ደኅንነት እንዲኖር ማስቻሉን ጠቁመው ይህንንም  ከሌሎች የጸጥታ ተቋማት ጋር በመቀናጀት እውን ማድረጉን አንስተዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,17.773,12.753,1.294,17.773,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d3815fdeb96,test,በቀጣይም ሀገር የያዘቻቸው የልማት ዕቅዶች በውጤታማነት እንዲከናወኑ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት እንደሚወጣም ጠቁመዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,11.813,10.011,0.939,11.813,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9d9bc979653,test,ከኦሮሚያ ክልል በመምጣት በሲምፖዝየሙ የተሳተፉት  ሀደ ስንቄ ሸምሲያ ጉመህ በበኩላቸው፤  የመደመር መንግስት የአብሮነት እሴትን በማጉላት  እንደ ሀገር ተጨባጭ ለውጥ  ማምጣት እንደሚቻል ማሳየቱን ጠቁመዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,13.493,13.066,0.0,13.493,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d84ad74f35ed,test,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ታረቀኝ ወርቅነህ በበኩላቸው፤ የኢሬቻ በዓል እሴቶችን ለሀገር ማንሠራራትና ሁለንተናዊ ብልጽግና ማዋል ይግባል ብለዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,13.334,10.736,0.58,13.334,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7ee86d568d0,test,20ኛውን የብሄሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ ሲምፖዝየም በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_ddfbe9a693b8,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25f364d280df,test,የሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ  ፈይሴ አለሙ በበኩላቸው፤  ባንኩ ለማሕበረሰቡ ከሚሰጠው የፋይናንስ አገልግሎት በተጓዳኝ ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ያደረገው ድጋፍ ለሌሎችም ተቋማት በአርአያነት የሚወሰድ ነው ብለዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,16.053,15.004,0.0,16.053,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_757e2c835981,test,ዲስትሪክቱ ለእነዚህ ወገኖች  በነፍስ ወከፍ  አምስት ሊትር ዘይት፣ 25  ኪሎ ግራም የዳቦ ዱቄትና 1ሺህ 300  ብር  በጥሬ ገንዘብ  ደጋፍ መደረጉን የዲስትሪክቱ ኃላፊ  ሙዲን ገመዳ በርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ ገልጸዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,14.454,13.705,0.748,14.454,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cf64e6682df,test,በዚህም  የጣና ሃይቅን ጨምሮ ሌሎች የውሃ አካላትን ከብክለት ለመጠበቅ  በሚደረገው ጥረት  የ‘’ጽዱ ኢትዮጵያ’’ ኢኒሼቲቭ  ማገዙን አስረድተዋል።,spk_4305fd5c2636,am,12.534,11.216,0.438,12.534,-33.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dfdfee22e214,test,በክልሉ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ በ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ እንደሚከናወንለት ጠቁመዋል፡፡,spk_4305fd5c2636,am,13.834,12.004,0.0,13.834,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_97bb0f9edd14,test,በቅንነት በታማኝነትና በዕውቀት ያስተዳድራሉ ብለው ላመኑባቸው ዑለማዎች ድምፅ መስጠታቸውን የገለጹት ደግሞ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ጀውሃር ሙሀመድ ናቸው፡፡,spk_4305fd5c2636,am,15.114,14.483,0.0,15.114,-32.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7ed71361b098,test,የግንባታ ሥራው ሆቴል፣ የተለያዩ የመዝናኛ ስፍራዎችን እንዲሁም የግብይት ማዕከላትንና የመሰብሰቢያ አዳራሾችን አካቶ እንደሚከናውንም ተናግረዋል።,spk_4305fd5c2636,am,11.313,11.313,0.0,11.313,-31.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f82a2eb77121,test,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን፤ የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ በሀገሪቱ ከሚገኙና በዓለም ቅርስነት ከተመዘገቡ የቱሪስት መዳረሻዎች እንዱና ዘመን ተሻጋሪ ታሪካዊ ቅርስ ነው ብለዋል፡፡,spk_4305fd5c2636,am,18.154,17.574,0.0,18.154,-30.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_98e214e0a26c,test,በመድረኩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና በጎ ፈቃደኞች ተሳትፈዋል።,spk_4305fd5c2636,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-28.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_08cd2d1336b5,test,አርቲስት ደበበ እሸቱ /ጋሽ ደቤ/ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የኪነ ጥበብ ታሪክ ታላቅ ዐሻራ ያኖረ አርቲስት እንደነበር ተገልጿል።,spk_4305fd5c2636,am,10.694,9.564,0.0,10.694,-29.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0fb412f11618,test,የታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ የቀብር ሥነ ስርዓት ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።,spk_4305fd5c2636,am,11.633,10.853,0.416,11.633,-29.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a41fbcf59e1a,test,ማኅበራዊ ድጋፍ (ከጓደኞች፣ ቤተሰብ፣ የድጋፍ ቡድኖች ጋር መነጋገር) የሚሉትን ዘርዝረዋል።,spk_3ba86b69595f,am,7.774,7.469,0.0,7.774,-19.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_203af831fb10,test,የክልሉ ብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና ወግ እንዲለማ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አመላክተዋል።,spk_3ba86b69595f,am,7.454,7.116,0.0,7.454,-21.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_08a090c533ab,test,"""ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሀገራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሃሳብ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በክልል ደረጃ ሚዛን አማን ከተማ በፓናል ውይይት ተከብሯል።",spk_3ba86b69595f,am,13.414,12.974,0.0,13.414,-20.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0f057101deef,test,ማምሻውን በኢትሃድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኦማር ማርሙሽ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ቲጃኒ ራያንደርስ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ጋር አገናኝቷል። አንቶኒ ኢላንጋ ለኒውካስትል ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል። በጨዋታው ላይ ማንችስተር ሲቲ በኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስዶ ቢጫወትም የግብ እድሎችን በመፍጠር ረገድ ቡድኖቹ ተመጣጣኝ ነበሩ።,spk_3ba86b69595f,am,22.014,21.347,0.0,22.014,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c17feeb56d63,test,በሌላ በኩል ከቦታ ወደ ቦታ ተጓጉዘው ህክምና ማድረግ ለማይችሉ ኬንያውን ደግሞ ቤት ለቤት የህክምና አገልግሎት የሚሰጡ 60 ሺ የጤና ባለሙያዎች ስልጠና እንደሚሰጣቸውም ነው የተነገረው፡፡ እስከ ከዛሬ ድረስ በኬኒያ 12ሺ 750 ሰዎች በኮቪድ 19 መያዛቸው ተረጋግጧል፡፡,spk_3ba86b69595f,am,24.174,19.39,0.0,24.174,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_44fbf8d425ed,test,በ10ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተገናኙት ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሜዳ ጨዋታቸውን አድርገዋል።,spk_3ba86b69595f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1eefe9f72e97,test,በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ካገገሙ ሰዎች የሚወሰደው ይህ ‘ፕላዝማ’ የተሰኘው የደም ክፍል  የሰውነትን አንቲ ቦዲ በማሳደግ  በሽታን የመቋቋም አቅምን ያሻሽላል ነው የተባለው ፡፡,spk_3ba86b69595f,am,12.893,11.2,0.0,12.893,-23.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5f4ce352c8ee,test,በካሜሮን ዱዋላ የተወለደው ባሌባ አባቱ ለደቡብ አፍሪካ እና ካሜሮን ክለቦች ተጫውቶ አሳልፏል። እ.አ.አ በ2023 ከፈረንሳዩ ሊል ወደ ብራይተን በማምራት ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል።,spk_3ba86b69595f,am,17.093,15.208,0.0,17.093,-21.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bc12ea908353,test,በህገ መንግስቱ መሰረት የመንግሥት አሠራር ግልጽ፣ አሳታፊና ተጠያቂነትን ለማስፈን የነቃና የተደራጀ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_3ba86b69595f,am,9.454,8.888,0.565,9.454,-18.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_135aeaf6efc7,test,በዘንድሮው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ120 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በ17 ዘርፎች ላይ ነፃ አገልግሎት ለህብረተሰቡ የመስጠት ተግባር መጀመሩን አውስተዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.614,9.118,0.375,11.614,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_030fbc2b1647,test,አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ የተያዘውን ግብ ለማሳካት በመንግስት ከሚከናወነው የጤና ዘርፍ ኢንቨስትመንት ጎን ለጎን የግሉ ዘርፍም ሰፋፊ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_f87b7286ec10,am,13.014,11.338,0.364,13.014,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd6f01b4c14,test,በቻይና-አፍሪካ ትብብር ፎረም የድርጊት መርሀ-ግብር ላይ እንደተመላከተው የአፍሪካ ሀገራት እና ቻይና በሰላም እና መረጋጋት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ባደረጉት ስምምነት መሰረት ፈተናዎችን ከምንጊዜውም በተጠናከረ የትብብር መንፈስ መወጣት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_f87b7286ec10,am,16.854,14.229,0.373,16.854,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9d91ea593ae,test,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተከትሎ ራስ ገዝ  ለመሆን የትምህርት ሚኒስቴር መስፈርቶችን ማሟላት በሚያስችል አግባብ ላይ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_f87b7286ec10,am,6.694,6.321,0.372,6.694,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_520349ce0e4f,test,"የመውሊድን በዓል በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆኑን በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በ""ገታ"" መስጅድ የበዓሉ ተሳታፊዎች ገለፁ።",spk_f87b7286ec10,am,11.014,7.757,0.356,11.014,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c610885be996,test,የበዓሉ ተሳታፊ ሼህ ሲራጅ መኮንን እንደገለፁት የመውሊድ በዓል የተቸገሩት የሚረዱበትና አንድነት የሚጎለብትበት ነው።,spk_f87b7286ec10,am,8.973,7.205,0.361,8.973,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f483f8e0be6,test,በተለይም በኢኮኖሚ እድገት እና ሁሉንም ወገን ያከበረ ፖለቲካዊ አጋርነትን እውን በማድረግ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ የመጣ የትብብር ሥርዓት መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.653,8.159,0.371,11.653,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f90f9c5568,test,ኢንስቲትዩቱ በግብርና ኤክስቴንሽን እና ምርትን ለማሳደግ፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገርና ሁሉን አቀፍ የግብርና ስርዓቶችን ለማስተዋወቅና በግብርናው ዘርፍ የእውቀት ልውውጥን ለማጎልበት ባከናወናቸው ተግባራት ሽልማቱ እንደተበረከለት ተጠቅሷል፡፡,spk_f87b7286ec10,am,14.813,12.975,0.362,14.813,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21aedeacdc84,test,በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የፍትሕ ሚኒስትሯ፥ የቻይና-አፍሪካ ትብብር ፎረም በአፍሪካ ሀገራት እና በቻይና መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት ይበልጥ እያጠናከረ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_f87b7286ec10,am,12.414,9.579,0.389,12.414,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5b578f95afa,test,የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓቱን ለማዘመን እየተከናወነ ያለውን ተግባር ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት የጋራ ጥረት አስፈላጊ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_f87b7286ec10,am,10.653,9.463,0.388,10.653,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43f494f06f7f,test,በፎረሙ ላይ ኢትዮጵያ፣ አልጄሪያ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ ግብጽ፣ ኬንያ፣ ሞሮኮ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ዩጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባቡዌ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_f87b7286ec10,am,11.774,9.136,0.349,11.774,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c041c9205999,test,የቻይና-አፍሪካ የዐቃብያነ ሕግ የትብብር ፎረም ከምን ጊዜውም በላይ ተለዋዋጭ ሆኖ በመጣው የቴክኖሎጂ ሥነ-ምህዳር እና የባለብዙ ዋልታ የአለም ሥርዓት ፈተናዎች እና በመልካም አጋጣሚዎች ላይ ሀሳብ ለመለዋወጥ ጥሩ አጋጣሚ የሚፈጥር ነው ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያሥላሴ ገለጹ።,spk_f87b7286ec10,am,17.814,15.05,0.383,17.814,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_990ce2a685ae,test,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አብዱልሙኒየም አልበሽር አገልግሎቱ ውል የተገባለት የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት አበረታች ውጤት እየተመዘገበበትና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል።,spk_f87b7286ec10,am,14.614,11.907,0.437,14.614,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f4948b910f,test,በመድረኩ በመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ስርዓት የተሻለ ስኬት እንዲመዘገብ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጥቷል።,spk_f87b7286ec10,am,7.934,6.352,0.69,7.934,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cba18db0528,test,ሆስፒታሉ ለአንድ ሳምንት በዘመቻ በሰጠው ነጻ የዓይን ቀዶ ሕክምና አንድ ሺህ 730 ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል።,spk_f87b7286ec10,am,8.653,7.741,0.456,8.653,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bd04c39d656,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው የመድኃኒት አቅርቦት ተደራሽነት ላይ የተደረገው ማሻሻያ የተራዘመ የግዢ ሂደት ላይ ለውጥ ማምጣት ማስቻሉን አስረድተዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.534,9.942,0.357,11.534,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2fa2c7ead21,test,በተጨማሪም ወጣት ተመራማሪዎችና ምሁራን መፍትሄ ጠቋሚ የሆኑ የጥናት ውጤቶቻቸውን ለአስፈጻሚ አካላት እንዲያቀርቡ ዕድል እንደሚፈጠርም ተመላክቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cface98edbbe,test,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሉቱ በመጀመሪያው ዙር 12 ተቋማት በርካታ አገልግሎት የሚሰጡባቸውን 52 መስኮቶች ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.733,9.302,0.432,9.733,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_734ea1563d89,test,በተጨማሪም፣ በወጣቶች የጤናና መሰል አገልግሎቶች ላይ ያሉ ውስንነቶችን ለመለየትና የመፍትሔ አቅጣጫ ለመቀየስ ቁልፍ ሚና እንደሚኖረው አስረድተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.293,9.957,0.336,10.293,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4ed2d6e20dc0,test,በተለያዩ ከተሞች ስራ ላይ የነበሩ በሚሊዬን የሚቆጠሩ  ሰዎች መንግስት ከተሞች እንዲዘጉ በማድረጉ ሳቢያ ምክንያት ስራ አጥ በመሆናቸው ወደ አገሩቱ ገጠራማ አካባቢዎች መመለሳቸውን የብሉምበርግ ዘገባ ያመለክታል።,spk_3a88b56f3d31,am,13.493,12.878,0.0,13.493,-28.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_131397814297,test,በወቅቱ በርካታ ተመራማሪዎች አዲሱ መድሃኒት አልዛይመር ባለባቸው ሰዎች አዕምሮ ላይ የሚገኘውን አምይሎይድ የተሰኘና በሰዎች አእምሮ ችግር የሚፈጥረውን ፕሮቲን ኢላማ ያደረገ ቢሆንም ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.053,11.231,0.327,12.053,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_730e726387d3,test,ስምንትእውነታውን ለማወቅ መጣር ስሜትን በንዴት ለመግለጽ ከመሞከር ይልቅ ረጋ ብሎ ስለሁኔታው ማጤንና የሰከነ ውይይት ለማድረግ መሞከር ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.854,9.17,0.683,9.854,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_772084d49f94,test,ወልዲያ ዩንቨርሲቲ በቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከሉ ባለፉት 2 ወራት  በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህድስናና ሒሳብ ትምህርቶች ያሰለጠናቸውን ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን ዛሬ ሸኝቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.774,13.578,0.0,14.774,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_787d3807b5ca,test,በኮሪደሩ የሚገኙ ከ20 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ስፖርቱን ለማሳደግና ትውልድን ለመቅረጽ የበኩላቸውን ሚና እንደሚጫወቱ ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.893,9.45,0.444,9.893,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd3aefbbd78d,test,በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ያለው ሀገር አቀፍ የህክምና ኦክሲጅን አውደ ጥናት ተሳታፊዎች የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን እና የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም ተመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,11.774,11.259,0.515,11.774,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b0bab0e5865,test,ታማኝነት ለራስ፣ ለሥራ ወይም ለሙያ፣ ለጓደኛ፣ ለተቋም፣ ለህብረተሰብ፣ ለአገር፣ ወዘተለገቡት ቃል ኪዳን ጸንቶ መቆምን እና መስዋዕት መሆንን የሚመለከት ጽንሠ ሃሳብ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.254,11.673,0.0,13.254,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_84b94fcb7071,test,በዓሉ የሸካቾን ታሪክና ባህል ለማስተዋወቅ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ገልጸው፣ ለእሴቶች ተገቢውን ጥበቃ ማድረግ እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.293,8.928,0.392,9.293,-26.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f440815f343,test,በኮንፍረንሱ ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ ጋዜጠኞች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና የሚዲያ ተቆጣጣሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችና ምሁራን ይሳተፋሉ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.973,11.096,0.547,11.973,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_26fee1effd2e,test,እኛ ኢትዮጵያውያን የሚያምርብን አብሮነት ነው፤ አብሮነት ያደምቃል ወደ የጋራ ስኬትም ያድርሳል ነው ያሉት፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,6.694,5.791,0.546,6.694,-23.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d69cbd03b3be,test,ድንገተኛ የልብ ቀዶ ሕክምና ባደረጉበት ወቅት በተለገሳቸው ደም ህይወታቸው መትረፉን የገለጹት ወይዘሮ የአለምነሽ ከበደ በበኩላቸው እሳቸውም ይህንን በጎ ተግባር ማስቀጠላቸውን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.373,12.001,0.0,12.373,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2738432dc0a0,test,ዛሬ የተደረገው የኮምፒውተር ድጋፍ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የአሰራር ስርዓቱን ለማዘመን ለጀመራቸው ስራዎች አጋዥ እንደሚሆኑ ጠቁመዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.973,9.274,0.0,9.973,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_918662b65a0d,test,ከሚደግፉዎት ሰዎች ጋር መቀራረብ ከባለቤትዎ ወይም ከቅርብ ጓደኛ ጋር ስለሚያስጨንቅዎት ነገር መነጋገር ጭንቀትን ለመቀነስ ይረዳል ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.334,8.001,0.608,9.334,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f63388617a17,test,መንግሥት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አዋጅ ማሻሻሉ ህዝብንና ሀገርን በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ መስራት የምንችልበትን ምቹ ምህዳር ፈጥሮልናል ሲሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.293,11.406,0.358,12.293,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba2b2752fba1,test,በቀጣይም ለሰልጣኝ ተማሪዎች በያሉበት አካባቢ ዩኒቨርሲቲው ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ ማርዬ በለጠ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.454,8.117,0.337,8.454,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be809abb47b4,test,የመድሃኒቱ አምራች ባዮጂን ኩባንያ መድሃኒቱን የተመለከተ ተጨማሪ ጥናት እያደረገ መሆኑንም ጠቁሟል ሂላሪ ኢቫንስ የመርሳት በሽታአልዛይመር ለሌሎች በርካታ በሽታዎች ምክንያት ሊሆን እንደሚችልም ይታመናል ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a61693cbc0e1,test,ውድድሩ የሚከናወነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ በሚመረቅበት ወቅት እንደመሆኑ የጥበብ ስራዎቹ ከግድቡ ጋር ተያያዥነት እንዳላቸው ጠቅሰዋል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,9.334,8.215,0.474,9.334,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bbd4b30a5b63,test,በመድረኩም የሴቶችን ሀገራዊ ልማትና አብሮነት ላይ ያላቸውን  ሚና በማስመልከት ሀሳባችውን ማንሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.133,7.957,0.345,9.133,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b889dc1955af,test,በምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዲቦራ እንዳለ፤ ምገባው ከተጀመረ በኋላ የእርሷን ጨምሮ የበርካታ ተማሪዎች ውጤት መሻሻሉን ተናግራለች።,spk_3a88b56f3d31,am,11.854,10.396,0.453,11.854,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d4fd9119483,test,የውይይት መድረኩ ተሳታፊዎች በውይይቱ ያገኙትን ልምድና ተሞክሮ ለሌሎች በማከፈል ረገድም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.854,8.36,0.494,8.854,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9a50222b2241,test,በቀብር ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.414,12.999,0.435,14.414,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a70d109a4e3,test,እየዋለ እያደረ መሰላቸትን እንዳያመጣ በአንዴ ለረጅም ሰዓት ከማውራት ይልቅ በትንሽ ትንሹ በናፍቆት መገናኘት አለባቸው ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.614,8.826,0.387,10.614,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4d437ac1fe06,test,በጋራ ቤታችን የጋራ ማንነትን እያጸናን፣ እርስ በእርስ እየተማማርን፣ እየተደጋገፍን ጠንካራ አብሮነትን መገንባታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ነው ያሉት፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.334,9.448,0.551,10.334,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a3b3c2242e9b,test,በአሜሪካ ኒዩርክ የሥርዓተ ምግብ ዕድሎችና ፈተናዎች እንዲሁም የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ በመምከር አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ቅድመ ጉባኤ መካሄዱ ይታወሳል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.813,9.849,0.329,10.813,-24.5,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ea06a4b36c42,test,ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሰነዶችን በማዘጋጀት ዛሬ ያስጀመረው የአመራር ስልጠና የሚስተዋሉ መሰረታዊ ችግሮችን ለማስወገድ ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.534,8.062,0.0,8.534,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_633908501a47,test,የባሌ ተራሮችን ጨምሮ በዞኑ የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን በማልማትና ይበልጥ በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በዞኑ ቱሪዝም ጽህፈት ቤት የቱሪዝም ልማትና ማስፋፊያ ቡድን መሪ ሽብሩ አብዶ ናቸው።,spk_3a88b56f3d31,am,18.213,17.273,0.627,18.213,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e91884a12cca,test,ከጉብኝቱ በኋል በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያን ብልጽግና ስናረጋግጥ ፍትህ እና የአኗኗር ዘዴ ትኩረት የምናደርግባቸው ጉዳዮች ናቸው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_62ac41f7e18a,test,ሕይወት ግን አዳዲስ ነገሮች የሚሞከሩባት፣ ሲሳካ የምንደሰትባት፣ ሳይሳካ ደግሞ ራሳችንን ከወደቅንበት አንስተንና አቧራችንን አራግፈን እንደገና የምንቀጥልባት ጎዳና ነች ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.373,10.644,0.848,12.373,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9302e3e64d8b,test,የነቀምቴ ከተማ ሶርጋ ቀበሌ ነዋሪው አቶ ወንዴ አበበ፤ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በተሰራው ስራ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.014,9.334,0.334,10.014,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8b71aad3c98b,test,ይህ ካንሰር በአብዛኛው ሴቶችን የሚያጠቃ የካንሰር ዓይነት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,5.293,4.475,0.818,5.293,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_727507c46fe5,test,የኢትዮጵያ የሥርዓተ-ምግብ ሽግግር የሚመራበት መንገድ የተለየ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ይህም ጉባኤውን ለማስተናገድ እንድትመረጥ አስችሏታል ብለዋል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.614,9.52,0.0,10.614,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed9b327fa711,test,:- በምስራቅ ቦረና ዞን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ባለፉት ሁለት ወራት ለቤት እንስሳት ክትባት በዘመቻ መልክ እየተሰጠ መሆኑን የዞኑ አርብቶ አደር ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,11.174,10.8,0.373,11.174,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c6d3bf7031c0,test,ፀጉር አይላጭም ሁሉም ነገር ከራሱ የተለየ አላማ አንፃር አስፈላጊ ስለሆነ በሌሎች ጫማ ቆመህ ያለፋበትን እስካላየህ ድረስ ነገሮችን ከአንተ አቅጣጫ ብቻ በማየት ዝቅ አድርገህ አትመልከት ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.813,11.032,0.335,12.813,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ce13a3e143e,test,ሰዎች እንደመሆናችን ከስህተት የፀዳን ልንሆን አንችልም መልካም ጓደኞች ሁሌም ይቅር የሚሉን ሲሆን ካስፈለገም ሊያርሙን ይሞክራሉ እንደ አስመሳዮቹ ጥፋታችንን ይዘው መጠቀሚያ ለማድረግ ወይም ሊያሸማቅቁን አይሞክሩም ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.174,11.436,0.595,13.174,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_769575196c6b,test,"ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ""የባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ልማት ለዘላቂ ማህበረሰብ ተጠቃሚነትና እድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ ጉባኤ ዛሬ አካሂዷል።",spk_3a88b56f3d31,am,10.213,9.323,0.58,10.213,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_006e4e6c0321,test,በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ስነ ስርአት ላይ ሚኒስተሯ እንደተናገሩት መንግስት በሀገሪቱ የሚገኙ ዋና ዋና የቱሪስት መዳረሻዎችን በማደስ፣ በመንከባከብና በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ተግባራት አከናውኗል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,11.454,10.735,0.355,11.454,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad7843e83f84,test,በዚህም በከተማው በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ወረዳዎች 114 የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት ተገንብተው 18 ዓይነት አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,11.954,9.676,0.646,11.954,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0b3fc60aad0,test,በተጨማሪም ጥናቶቹ የወንጀል አይነቶችን በመለየት የህዝቡን የሰላም ባለቤትነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የሚያስችሉ መሆናቸውንም አክለዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,8.813,8.442,0.372,8.813,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0317cc0e20eb,test,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኮሌጁ ያከናወናቸው የጥናትና ምርምር ውጤቶች የስልጠና ስርዓቱን አካሄድ ለማሻሻል፣ የፍትህ አገልግሎትና የወንጀል መከላከል ስራን ውጤታማ ለማድረግ ወሳኝ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,11.053,10.375,0.375,11.053,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f10950672b25,test,የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ዋና ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር ጎሳዬ ከበደ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኮሌጁ 22 የጥናትና ምርምር ስራዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,9.733,8.564,0.376,9.733,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c92339a43bf2,test,በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከል ተጠቃሚ የሆነው ወጣት ዘሪሁን ጥላሁን በማዕከሉ መፅሐፍትን በማንበብ ጊዜውን እያሳለፈ መሆኑን ተናግሯል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,9.174,8.828,0.346,9.174,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5abf38e02b71,test,በተለይ የሰለጠነ የፀጥታ ኃይልን በማብቃት የሰው ሀብት ልማት ስራን ከማከናወን ጎን ለጎን የወንጀል መከላከልና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,11.213,10.396,0.368,11.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a174d069d62,test,ኢትዮጵያ የምትገነባው ሰላማዊ የኒውክሌር ማብላያ ፕሮጀክትም የኃይል አቅርቦት አቅምን በማሳደግ ሌላኛው የህዳሴ ግድብ እንደሚሆን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.832,7.832,0.0,7.832,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_764da9c297ec,test,ምሩቃን በቀጣይ የራሳቸውን ሥራ ለመፍጠር እንዲችሉ ከሥራ ፈጣሪዎች ልምድ እንዲያገኙ ጠቀሜታ እንዳለው ገልጸው፣ ከቀጣሪ ድርጅቶች ፍላጎት በመነሳት በየትምህርት መስኩ የተሻለ ስራ ለመስራት እንደሚረዳም ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,13.365,12.481,0.0,13.365,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e98c41283b81,test,የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ፤ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ ምቹ የዲጂታል አገልግሎት ተደራሽነት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.931,11.019,0.0,11.931,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f75ee07f9a3f,test,የቴክኖሎጂዎቹ ውጤታማነት ፍተሻ ተካሂዶባቸው ጥራታቸው መረጋገጡን ስራ አስፈጻሚው ጨምረው አስታውቀዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,5.949,5.949,0.0,5.949,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc6d7864c797,test,መንግስት በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ዜጎች ነጻ የጤና ምርመራ በማድረግ የበሽታውን ስርጭት ለመግታት እየሰራ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdb981bb7f82,test,በዚህም የአካባቢን ስነ ምህዳር መሰረት በማድረግ የዘር ብዜት፣ የሰብል ጥበቃና እንስሳት ዝርያ ማሻሻልን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.893,10.349,0.0,10.893,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a854bbbd5382,test,እስካሁን በተካሄደው ምርመራ 135 የሚሆኑት በሰው ሰራሽ አስተውሎት መሳሪያ የራጅ ምርመራ እንደተደረገላቸው አስታውቀዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.792,7.189,0.0,7.792,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92f0d6cd58fb,test,የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ቀድራላ ዋበላ(ዶ/ር) እንዳሉት ማዕከሉ ግብርናን ማዘመን የሚያስችል የምርምር፣ የዘር ብዜትና ቴክኖሎጂን የማስተዋወቅ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።,spk_f3df1ea327e7,am,14.448,13.722,0.0,14.448,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc8cca5b9886,test,የስማርት አዳማ ግቦች ውጤታማነት፣  ቀጣይ የከተማዋ የልማትና ዕድገት ጉዞ ሂደት ላይ ያተኮረ መፅሐፍ  ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተመርቋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.968,9.296,0.0,9.968,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca7e9c0bd72c,test,ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን ሰዎችን ከአገልግሎቶች፣ ከማኅበረሰቦች፣ ከተቋማት እና ከመንግሥታት ጋር የሚያገናኝ አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው በማለትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,15.813,14.027,0.0,15.813,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9316a15f0609,test,በቀላሉ ጥቅም ላይ የሚውሉ የውሃ ስማርት ቴክኖሎጂዎችን ለገጠሩ ማህበረሰብ በሰፊው ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,8.688,8.688,0.0,8.688,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d7f6f81aafe,test,በሀገር ደረጃ ከተነደፉ የተቋማት ማሻሻያ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነው።,spk_f3df1ea327e7,am,5.611,5.611,0.0,5.611,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8145a004d59,test,በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ስርዓት በተደራጀ ሳይሆን በተበጣጠሰ መንገድ ሲከናወን እንደነበር አስታውሰው፤ ኢትዮ ቴሌኮም በዘመን ገበያ አማካኝነት ቀልጣፋ የግብይት ስርዓት እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.693,10.356,0.0,10.693,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b52e27259d89,test,ኢትዮጵያውያን በቀላሉ የፋይዳ ዲጂታል ብሔራዊ መታወቂያ ባለቤት የሚሆኑበት ምኅዳር መፈጠሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ገለጸ።,spk_f3df1ea327e7,am,6.589,6.589,0.0,6.589,-21.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_35de3d0bc715,test,በአሁኑ ወቅትም 50 በመቶ ኢትዮጵያውያን የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ማድረግ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,5.83,5.83,0.0,5.83,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c265817975e,test,ሌላዋ የዕድሉ ተጠቃሚ ወጣት የሻረግ ልጃለም በበኩሏ፤ ስልጠናው በአስተሳሰብ፣ በፈጠራና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም የነበረብኝን ክፍተት መሙላት አስችሎኛል ብላለች።,spk_f3df1ea327e7,am,9.901,9.318,0.0,9.901,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_395e64bbc45f,test,በምስራቅ ቦረና ዞን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፈ የሳንባ በሽታ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.605,7.605,0.0,7.605,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3903cdecf7d,test,ሁለቱ ተቋማት በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚገኙ አምራቾችን ወደ ዘመን ገበያ በማስገባት ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ለመጀመሪያ ጊዜ ለሀገር ውስጥ ሸማቾች እንዲያቀርቡ የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,12.688,12.112,0.0,12.688,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3fea9bfb7d7,test,ከአምስት ዓመት በፊት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ራዕይ እየተመራን እጅግ አስፈላጊ ውሳኔ ወስነናል ብለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bde647e53854,test,ነገ በይፋ በሚከፈተው አለም አቀፍ ጉባኤ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንደሚታደሙና በዲጂታል ማንነት ዙሪያ ልምድ ልውውጥ አንደሚካሄድም ጠቁመዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.371,10.366,0.0,11.371,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50fb3258bcb3,test,በአውደ ርዕዩ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራ ፈጥረው ከራሳቸው ባለፈ ለሌሎች አርአያ የሆኑ ወጣቶች ልምዳቸውን አካፍለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.11,6.552,0.0,7.11,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f070eb1eb091,test,በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ያላቸው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን ጠቁመው፤ መንግስት በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡና አገልግሎት እንዲሰጡ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.429,10.429,0.0,10.429,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62fc090bdddb,test,ዘመን ገበያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚመረቱ የጨርቃ ጨርቅ፣ ምግብ ነክ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግንባታ ግብዓትና ሌሎች ምርቶችን የገበያ ጉድለት መሙላት እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.224,8.669,0.0,9.224,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34af64fd91f3,test,ለዚህም የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በምርጥ ዘር ብዜት፣ የተሻሻሉና በምርምር የተደገፉ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅና በማሸጋገር ያበረከተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን አስታውሰዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,13.403,12.919,0.0,13.403,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac320973d08e,test,ተማሪዎች ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ ከማድረግ ባለፈ በቀጣሪ ድርጅቶች ተመራጭ እንዲሆኑ የሥራና የሙያ አውደ ርዕይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እንደሚያዘጋጅም ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.893,10.503,0.0,11.893,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ad746979d08,test,ምርመራውን የሚያደርጉት በዘርፉ የሰለጠኑ 10 ከፍተኛ የጤና ባለሙያዎችና በርካታ ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ተሰማርተዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.304,6.825,0.0,7.304,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f36c47a7c8d,test,በግብርና ዘርፍ የስንዴ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በራስ አቅም የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ከተረጂነት ለመወጣት እየተደረገ ባለው ጥረት ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.032,10.54,0.0,11.032,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_07819bcd96b4,test,ባለፈው ዓመት በክልሉ በበልግ፣ በመኸርና በበጋ መስኖ ልማት 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር ማሳ በማልማት 142 ሚሊዮን ኩንታል ምርት መገኘቱን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.864,9.461,0.0,9.864,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87d372c23614,test,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በብሔራዊ ደረጃ የሚያገኙበት ሕጋዊና መሠረታዊ የመታወቂያ ዓይነት መሆኑ ይታወቃል።,spk_f3df1ea327e7,am,8.811,8.233,0.0,8.811,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac2f5be7d5f0,test,የዲጂታል መታወቂያውም የዐይን፣የፊትና የጣት አሻራን ከግል መረጃ ጋር በማቀናጀት ኢትዮጵያውያን ያለአንዳች ከልካይ የሚያገኙት አገልግሎት ሆኗል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.541,10.541,0.0,10.541,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9897b16cb338,test,በጽህፈት ቤቱ የቲቢ በሽታ መከላከያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ አበራ ስዩም እንዳሉት ምርመራው በዞኑ አሬሮ፣ ጎሮ ዶላ፣ ምስራቅ ወላቡ፣ ዳስና ነገሌ ቦረና ከተማ ይካሄዳል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,13.291,12.013,0.0,13.291,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13aab6109e71,test,ባለፉት ዓመታት የስማርት አዳማ ግቦችን ለማሳካት የመሬት ሀብት አስተዳደርና አጠቃቀምን በማዘመን ሀብቱን ከምዝበራ መታደግ  መቻሉን አክለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_91ca31a606e5,test,አስተባባሪው እንዳሉት ጤና ሚኒስቴርም ለዞኑ ቆላማ አከባቢዎች ለምርመራ አገልግሎት የሚውል ሰባት ሚሊዮን የሚገመት የራጅ መመርመሪያ መሳሪያ ድጋፍ አድርጓል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,9.112,8.784,0.0,9.112,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b18e20afdb59,test,በኦሮሚያ ክልል ከተሞች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ታግዘው አገልግሎትና ልማታቸውን እንዲያፋጥኑ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  አብዱልአዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_f3df1ea327e7,am,12.651,12.283,0.0,12.651,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ba30a902d36,test,የሐረሪ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ጆርዳን ይስሃቅ በበኩላቸው፤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በመጀመሪያው ዙር በሰባት ተቋማት ወደ 26  አገልግሎቶችን እየሰጠ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,12.989,12.463,0.0,12.989,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d063c8d6867f,test,ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን ሥራ ፈጣሪ የሚሆኑበትን እቅም ከማጎልበት ባሻገር ከቀጣሪ ተቋማት ጋር የሚያገናኙ መድረኮችን እያመቻቸ መሆኑን አስታወቀ።,spk_f3df1ea327e7,am,8.621,8.289,0.0,8.621,-18.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_895825dff8c9,test,የፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያም ዜጎች በከተማና በክልል ተቋማት የማይቀያየር፣ ዘመናዊና የታመነ አገልግሎት እንዲያገኙ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይሰጣል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.224,8.786,0.0,9.224,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b0994e33ece,test,በዚህም የትራንስፖርት አገልግሎቱን በእጅጉ በማሳለጥ በየጊዜው እየጨመረ ላለው የብዙሃን ትራንስፖርት ፍላጎት ምላሽ እየሰጠ ስለመሆኑ ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.792,7.792,0.0,7.792,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5997a98dad1,test,በአውደ ርዕዩ ላይ ሲካፈሉ ከነበሩ የዩኒቨርሲቲው ተማራቂ ተማሪዎች መካከል ራሔል ተፈሪ በሥራ አመራር ትምህርት ክፍል በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ መዘጋጀቷን ገልጻ፣ አውደ ርዕዩ ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ስለሚያገናኝ በቀጣይ የሥራ ዕድል ለማግኘት መልካም መሆኑን ገልጻለች።,spk_f3df1ea327e7,am,15.963,15.316,0.0,15.963,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13711df70a12,test,"""ኢንተርፕሪነሮችን""  ለማፍራት፣ ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት አበረታች ውጤቶች መገኘታቸውን አንስተዋል ።",spk_f3df1ea327e7,am,8.811,8.811,0.0,8.811,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_022969bedca3,test,መምህራን የትናንት ታሪክን በማወቅ፣ ዛሬ በመረዳትና ነገን በመገንዘብ የተሻለች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ በማስረከብ በኩልም ጉልህ ድርሻ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,10.12,8.06,0.629,10.12,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e6233c84922,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅርቦት ግዢ ስርዓትን  ለማሳለጥ  የህግና አሰራር ማሻሻያዎችን እያደረገች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.653,7.189,0.312,8.653,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa1bf5a50608,test,ከዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ውይይት የአፍሪካ ሀገራት የመድሀኒት አቅራቢ ተቋማትና የሚመለከታቸው አካላት ያላቸውን ልምድ የሚጋሩበት ነው።,spk_4933ee09f76a,am,12.014,9.803,0.0,12.014,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79ded7c6a674,test,በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ መንስኤዎችን በጥናት በመለየት ለመፍትሄው በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትራንስፖርት ኤጀንሲ ገለፀ።,spk_4933ee09f76a,am,7.934,6.614,0.349,7.934,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4d65dab5263,test,በዚህም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የአሽከርካሪዎች ከፍጥነት በላይ መጓዝን መቆጣጠር፣ የአሽከርካሪዎችን የሙያ ብቃት ማሳደግና እና በመንገድ አጠቃቀም ላይ የእግረኞችን ግንዛቤ ማሳደግ ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,12.534,10.961,0.0,12.534,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac7d819d593a,test,ሽልማት እና ዕውቅና የተሰጣቸው ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች በበኩላቸው፥ የተሰጣቸው ዕውቅናና ሽልማት በቀጣይ ጠንክረው በመስራት የበለጠ ውጤታማ ለመሆን እንደሚያነሳሳቸው ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,11.74,9.495,0.989,11.74,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e38bdf6fee3d,test,በሚኒስቴሩ እና ቱር ኢትዮጵያ የተመራ ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ካፋ ዞን የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝቷል።,spk_4933ee09f76a,am,7.333,6.564,0.0,7.333,-24.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9e839932a21c,test,በተለይ ከኮቪድ 19 መከሰት በኋላ ሀገራት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በራስ አቅም ለመሸፈን የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_4933ee09f76a,am,9.454,8.258,0.0,9.454,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc993b7f87c8,test,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መንግስት ለአገር ብልጽግና መረጋገጥ በትኩረት እየሰራ ነው፡፡,spk_4933ee09f76a,am,11.493,10.115,0.324,11.493,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e71335af3e5,test,ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ መዳረሻ ሥፍራዎችን የማልማቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_4933ee09f76a,am,6.454,5.667,0.381,6.454,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0155269aac09,test,መንግስት የህብረተሰብ አቀፍ የጤና አገልግሎትን ለማስፋፋት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የጤና ተቋማት የራሳቸውን ስልታዊ መንገድ በመጠቀም የፋይናንስ ምንጫቸውን ማሳደግና የተሻለ የስራ ከባቢ መፍጠር እንደሚጠበቅባቸውም አብራርተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,14.854,12.95,0.0,14.854,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12c0e9ab8b14,test,ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፉ በሽታዎችን ለመከላከል ከልየታ ጀምሮ እስከ መፍትሄው የሚጠቁም በምርምር የተደገፈ ተግባር እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ።,spk_4933ee09f76a,am,8.573,7.358,0.0,8.573,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92b087b8c6f5,test,ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የጤና ዘርፍ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓት ዘርግታ እየሰራች መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_4933ee09f76a,am,15.014,12.205,0.349,15.014,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51aac42d2aa5,test,አፍሪካ ትልቅ አቅም ያላት መሆኑን አንስተው በአህጉሪቱ የሚገኙ ሀገራት ያላቸውን አቅም ማጎልበት እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.534,6.123,0.652,7.534,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b19630fde014,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ዛሬ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን(CIFF) መስራች እና የቦርድ ሊቀመንበር ሰር ክሪስቶፈር ሆን ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,11.493,10.023,0.55,11.493,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdd5681da282,test,)፡ -በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በተያዘው የትምህርት ዘመን  ከ15 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ  እንደሚሆኑ የከተማው አስተዳደር  ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_4933ee09f76a,am,10.28,7.898,0.99,10.28,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0afc4571ba0,test,በዚህም ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች የመኪና እና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.48,6.077,0.688,7.48,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_153373792702,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያይተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,5.42,3.944,1.172,5.42,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b14794593fe5,test,በከተማው አስተዳደር  የ2018 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል።,spk_4933ee09f76a,am,6.02,4.849,0.563,6.02,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_83636df67ee6,test,ህብረተሰቡም የተፈጥሮ ምህዳርን ያስጠበቀ ደንን ለቱሪስት መስህብነት ማዋሉ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.574,5.586,0.336,7.574,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04186d2ffdf7,test,በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እንዳሉት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የግዢና ቁጥጥር ስርዓትን መዘርጋት ይጠይቃል።,spk_4933ee09f76a,am,9.334,7.812,0.0,9.334,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66b858f21940,test,የዕውቅና መርኃ ግብሩ ከፍተኛ ውጤት ያመጡትን ይበልጥ የሚያበረታታ ሌሎችንም በቁጭት የሚያነሳሳ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.12,6.206,1.119,8.12,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_509457fc11e8,test,በአፍሪካ የመድሀኒት አቅርቦትን በራስ አቅም ለመሸፈን የጋራ ጥረትና አቅምን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_4933ee09f76a,am,8.854,6.753,0.346,8.854,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58ba277f270a,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አሁን ያለንበት ዘመን ውሸት እና ጩኸት የነገሰበት ነው፤  ውሸት እና ጩኸት ደግሞ የተሰራ ነገር ያፈርሳል ብለዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.92,6.833,0.6,8.92,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5c350000893,test,በውድድር ዓመቱ 10ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ33 ነጥብ መሪነቱን አጠናክሯል።,spk_4933ee09f76a,am,5.454,4.563,0.0,5.454,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9a735d938db,test,በዚህ ረገድ በካፋ ዞን የቱሪስቶችን ቀልብ የሚስቡ በርካታ መዳረሻዎች እንዳሉ መረዳቱን አንስቷል።,spk_4933ee09f76a,am,5.173,4.576,0.0,5.173,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed04df5bbae3,test,ችግሩን ለመፍታት የህብረተሰቡን ግንዛቤ እና የአሽከርካሪዎችን ሥነ ምግባር ከማሳደግ ባለፈ የተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ማረጋገጥ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,10.053,8.165,0.747,10.053,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c02bf060a9b,test,የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብድልቃድር ገልገሎ በአነስተኛ መጠን የሚፈለጉ መድሀኒቶች ግዢ ከዋጋና መጠን አንፃር ፈታኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,9.934,8.129,0.324,9.934,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f063127f45c,test,እንደ አቶ ሌችሳ ገለጻ የአሽከርካሪዎች ሙያዊ ብቃት ማነስና የስነ ምግባር ጉድለቶችን ለመፍታት ማሰልጠኛ ማዕከላት በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስልጠና እንዲሰጡ የቁጥጥር ሥራ ተከናውኗል።,spk_4933ee09f76a,am,10.493,8.562,0.0,10.493,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9fb7f00b2add,test,የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተግባር ተኮር እንቅስቃሴው ተልዕኮውን በላቀ ብቃት እየተወጣና ውጤታማ እየሆነ ይገኛልም ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,9.653,8.33,0.678,9.653,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89ff3784c217,test,በምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዲቦራ እንዳለ፤ ምገባው ከተጀመረ በኋላ የእርሷን ጨምሮ የበርካታ ተማሪዎች ውጤት መሻሻሉን ተናግራለች።,spk_e033f449811e,am,11.973,10.787,0.37,11.973,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81063d40b886,test,ስለችግሩ አሳሳቢነት፣ እንዴት መከላከል እንደሚቻል፣ በአመራረትና በአመጋገብ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ፈጠራ እየተካሄደ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,12.293,9.782,0.596,12.293,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_242fa3973e03,test,በተለይም በጎ ፈቃደኞችን በተደራጀ መልኩ በማስተባበር የተማሪዎች ምገባን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,9.614,7.728,0.832,9.614,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c033bd1c1f2a,test,የደቡብ ኦሞ ዞን አካል ጉዳተኞች ተወካይ ህብስት መንክር በበኩላቸው ኮሚሽኑ በመሰል መድረኮች ሀሳባችንን እንድናቀርብ እና በአንድ ልብ እንድንሳተፍ እያከናወነ ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,17.294,13.58,0.554,17.294,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_456001b7fb38,test,ኮሌጆቹ በአዲሱ የለውጥ እሳቤ ፈጠራን፣ ቴክኖሎጂን፣ ክህሎትንና የምርምር ብቃትን መሰረት ያደረገ ጥራት ያለው ስልጠና በመስጠት የበቃ የሰው ኃይል የማፍራት ተልእኮን እየተወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_e033f449811e,am,15.854,13.626,0.625,15.854,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2201d978beb,test,የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በቂ እውቀት እና ክህሎት በመያዝ ትምህርታቸውን እንዲያጠናቅቁ እና የተሻለ የመማር ማስተማር እንዲኖር ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,13.694,11.654,0.527,13.694,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1daefb8fe955,test,በአሁን ወቅትም ማህበሩ 260 የሚሆኑ ተማሪዎችን በየቀኑ የመመገብ ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጾ ምገባውም በተማሪዎች ውጤትና ጤና ላይ ለውጥ እያመጣ መሆኑን ገልጿል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.813,12.176,0.586,15.813,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_479267be61ff,test,መንግስት ተከራካሪ በሆነባቸው የፍትሃ ብሄር ጉዳዮች በሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሄዎች፤ የክልሉ ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅና የአስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት  ጋር የውይይት መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_e033f449811e,am,16.453,15.017,0.514,16.453,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0787bd30e5d,test,የምገባ ፕሮግራሙ ከተጀመረ ወዲህ በትምህርት አቀባበላቸው ደካማ የነበሩ ተማሪዎች በአቀባበላቸውና በሥነ ምግባራቸው በጎ ውጤት መታየቱን ጠቅሰው ማርፈድና መጠነ ማቋረጥም ቀንሷል ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.174,13.094,0.85,15.174,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e768bc86ae53,test,በመሆኑም ህዝቡ በተወካዮቹ በኩል የሰጠውን አጀንዳ የመፈጸም ኃላፊነት በኮሚሽኑ ላይ መጣሉን አክሎ ዕድሉን በመጠቀም ለኮሚሽኑ ስራ ስኬታማነት የበኩላችንን እንወጣለን ብሏል።,spk_e033f449811e,am,16.694,14.121,0.366,16.694,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b09c6f0f85fa,test,የአውራዳ ኢንዱስትሪያልና ኮንስትራክሽን ኮሌጅ ዲን አቶ እዮብ መንገሻ በበኩላቸው ኮሌጁ የራሱ ሕንፃ ሳይኖረው ከሶስት ዓመት በፊት በአውራዳ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር እንደነበረ ገልፀዋል።,spk_e033f449811e,am,18.174,14.713,0.543,18.174,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8319b53290a,test,ተግባሩ ለአንድ ተቋም ብቻ የሚተው ሳይሆን ቅንጅታዊ አሰራርንና የአመራሩን ቁርጠኝነት የሚጠይቅ መሆኑን በመገንዘብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_e033f449811e,am,14.133,12.037,0.466,14.133,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70a1890b085e,test,የምስራቅ በር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት አስቴር ከበደ ፤ በትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምገባ ከመጀመሩ በፊት በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ነበሩ ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.934,13.21,1.035,15.934,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f6069dd3fee,test,አዕምሮው የዳበረና አካሉ የጎለበተ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ በማድረግ ችግሩን የመቀነስ ተግባር ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_e033f449811e,am,12.733,11.312,0.854,12.733,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64792a6dd917,test,የአውራዳ ኢንዱስትሪያልና ኮንስትራክሽን ኮሌጅ በ2007 የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለት ግንባታው የተጀመረ ቢሆንም በተለያየ ምክንያት ግንባታው ዘግይቶ ቆይቶ አሁን ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡,spk_e033f449811e,am,14.973,12.097,1.034,14.973,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fabd8c3ee6e,test,በመድረኩም የሴቶች፣ የወጣቶች እና የአካል ጉዳተኞች ተወካዮች እንዲሁም የሚዲያ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_e033f449811e,am,8.614,6.984,0.749,8.614,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da879e043cd4,test,የትምህርት ዘመኑን በውጤታማነት ማጠናቀቅ የሚያስችል አቅም መፈጠሩንም ጠቁመዋል።,spk_e033f449811e,am,6.413,5.654,0.759,6.413,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14de6c8754b8,test,መምህራንም በትምህርት ላይ ያለውን ውጤታማነት ለማሳደግ እና በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለማፍራት ሚናቸውን አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,11.493,10.22,0.423,11.493,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0e5a5afc15a,test,በክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ምክር ቤት ምስረታ ፕሮግራምና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በባህርዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_e033f449811e,am,13.133,10.795,0.665,13.133,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e53b6d399cc,test,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በመገኘት የትምህርት አጀማመርን ተመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,11.213,10.196,0.425,11.213,-36.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a03972e208ba,test,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ሜሪጆይ ኢትዮጵያ በሀዋሳ ያቋቋመውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል መርቀው በይፋ ስራ አስጀምረዋል።,spk_e033f449811e,am,12.813,10.592,0.696,12.813,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39ebae0575a2,test,ከዚህ ጋር ተያይዞ በመማር ማስተማር ስራው ላይ እንቅፋት ተፈጥሮ እንደነበር አስታውሰው፣ አሁን የኮሌጁ ግንባታ መጠናቀቅ  ችግሩን  እንደሚፈታው ተናግረዋል ።,spk_e033f449811e,am,9.774,8.311,0.388,9.774,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e58f83a9eca2,test,በከተማው በአራት ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ሰባት ትምህርት ቤቶች ከአንድ ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች በበጎ ፈቃደኞች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.094,11.928,0.418,13.094,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8506338f7de,test,የስርዓተ ምግብ ትግበራን አጀንዳ በማድረግ ህብረተሰቡ በንጥረ ነገር የበለፀጉና የተለያዩ የምግብ አይነቶችን በማምረት ለህፃናትና እናቶች ቅድሚያ በመስጠት እንዲመገብ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,15.254,13.804,0.371,15.254,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9659d489de66,test,ለተግባራዊነቱም የማህበረሰቡን የደም የመለገስ ባህል ለማሳደግ የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶችና ትምህርት ቤቶች  በማሳተፍ ባለፉት አምስት ወራት  202 ሺህ ዩኒቲ ደም ተሰብስቧል ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,14.973,12.274,0.754,14.973,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57a1fbaaa4a3,test,የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን በስኬት ማጠናቀቅ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገለጹ።,spk_e033f449811e,am,9.414,7.823,0.348,9.414,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7471f37aeed9,test,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በወላይታ ሶዶ ከተማ ""የሴቶች፣ የወጣቶች፣ እና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_e033f449811e,am,14.373,13.051,0.778,14.373,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b77e3ae88ed,test,እነዚህ ስራዎች የዘንድሮውን የትምህርት ዘመን ውጤታማ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንዳላቸው ገልጸው፤ ተማሪዎች በወቅቱ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመጡ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,17.053,13.942,0.516,17.053,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c1597e81420,test,ማእከሉ  ከሌሎች ህክምና ማዕከላት ባነሰ ክፍያ ከሰኞ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ገልፀው ህብረተሰቡ የማዕከሉ አባል በመሆን የአገልግሎቱን ቀጣይነት እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.573,12.438,0.508,13.573,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca9f6b74ad68,test,ሚዲያ በኢትዮጵያ የልማት ሥራዎች ውስጥ ሕዝብን በማሳወቅ፣ ውይይትን በማዳበር እና ብሔራዊ የእድገት ርምጃን በመደገፍ ቁልፍ ሚና አለው ሲሉም ገልጸዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።,spk_e033f449811e,am,12.934,11.47,0.391,12.934,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78fcb82be904,test,በሀዋሳ ከተማ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በማጎልበት የተማሪዎች ምገባን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ ገለፀ፡፡,spk_e033f449811e,am,13.934,11.622,0.446,13.934,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b4c14ea5450,test,ከዚህ ቀደም በአማራ፣ በድሬዳዋ፣ በሀረር፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ እና በሶማሌ ክልሎች ተመሳሳይ መድረኮች መካሄዳቸውን አስታውሰው ተደራሽነቱን በማስፋት የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,14.694,12.495,0.64,14.694,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1943fb85bbf,test,ከከተማው ነዋሪዎች መካከል አቶ መላኩ መኩሪያና አባ ጴጥሮስ አበበ ኮሌጁ ተመርቆ ለአገልግሎት በመብቃቱ ብቁ የሰው ኃይል ለማፍራት ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.213,10.797,0.847,13.213,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fff69f091e7b,test,የበጎ ፈቃድ ስራውን በበጋ ወራት ለማስቀጠል የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች ከሚያደርጉት የበጎ ፍቃድ የደም ልገሳ ባሻገር ህብረተሰቡን  በማስገንዘብ ረገድ  ያላቸውን ሚና  እንዲያጠናክሩ መድረኩ መዘጋጀቱን  ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,16.933,14.186,0.42,16.933,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29c054b1181e,test,ወይዘሮ ትርሀስ የትውልድን እጣ ፈንታ የተሻለ ለማድረግ መስራት እርካታና ደስታን የሚሰጥ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,6.574,5.857,0.36,6.574,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80aa420e813f,test,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ የመቀንጨር ችግርን ለመከላከል ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ እየተሰራ ነው።,spk_e033f449811e,am,13.334,11.847,0.365,13.334,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae95286d5a79,test,ይሁን እንጂ የኮሌጁ ግንባታ ሳይጠናቀቅ ለዓመታት መዘግየቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለቅሬታ ዳርጎት እንደነበር ገልፀው፣ አሁን ለምረቃ በመብቃቱ  መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,13.014,10.579,0.66,13.014,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b4e7bb1053,test,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋን የማፍራቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_e033f449811e,am,12.973,11.593,0.539,12.973,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cfb708c5b8b,test,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ዐቢይ አንደሞ (ዶ/ር) በበኩላቸው በክልሉ 20 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መኖራቸውን ጠቅሰዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,14.854,12.081,0.406,14.854,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36f538a75b33,test,የአምቦ ከተማ በጎ ፈቃደኞች ክረምቱን ተከትሎ ሊያጋጥም የሚችል የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ መሆናቸውን ገለጹ።,spk_547a8338e286,am,7.734,7.407,0.326,7.734,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6b491c3f692,test,ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ማከናወናቸውን አስታውሶ፣ በተያዘው የበጋ ወቅትም በአገልግሎቱ ተሳትፎውን በማጠናከር አቅመ ደካሞችን ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።,spk_547a8338e286,am,10.653,10.306,0.0,10.653,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95814a7da20d,test,በቀጣይም የዳኝነት አገልግሎቱንና የመረጃ አያያዙን ለማዘመን የዌብ ሳይትና የቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_547a8338e286,am,12.014,10.62,0.636,12.014,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb9578b69fff,test,የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ መንግሥት ባለፉት ዓመታት የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ ትኩረት በመስጠት አዝጋሚ የነበረውን ጉዞ ወደ ጉልህ የእድገት አንቀሳቃሽ ሞተር መለወጥ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_547a8338e286,am,18.413,17.657,0.41,18.413,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_252834c9be96,test,ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 20 ዘመናዊ ተገጣጣሚ ቤቶችን ያስገነቡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በመተባበር እንደሆነ በመርሃ ግብሩ ተገልጿል።,spk_547a8338e286,am,12.094,11.374,0.72,12.094,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_338a4e8ee063,test,በጥናትና ምርምር በመደገፍ ወደ ምርት ማስገባት እንደሚገባ ገልጸው፥ ኢንስቲቲዩቱ የምርምር ውጤቶች እና እውቀቶች ወደ ምርት እንዲገቡ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመላክተዋል።,spk_547a8338e286,am,11.053,10.317,0.4,11.053,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d31d79f34067,test,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በበጋ ወራት በሚከናወን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ188 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የክልሉ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_547a8338e286,am,10.254,9.58,0.317,10.254,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4945d81dea3a,test,ፈቱዲን ጀማል የማሸነፊያ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_547a8338e286,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c749b20170f,test,ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞም እግረኞች ለትራፊክ አደጋ እንዳይጋለጡ ከከተማው ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ሰራተኞች ጋር በመተባበር የመንገድ ደህንነትን ለማሳለጥ እየሰራ መሆኑን ነው የገለጸው።,spk_547a8338e286,am,10.133,9.775,0.0,10.133,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20b38388dbc9,test,ሌላው የጉባዔው ተሳታፊ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዳሉት ለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት የተጀመሩ የለውጥ ስራዎችን ለማሳካት  ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የተሻለ ስራ ተሰርቷል።,spk_547a8338e286,am,12.254,11.609,0.0,12.254,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b7f3196d1bc,test,ይሁን እንጂ ከግብዓት አንጻር አሁንም አብዛኛው ከውጭ የሚገባ መሆኑን ጠቅሰው፥ ይህን ለማስተካከል ለመድሃኒት ግብአት የሚውሉ በርካታ ጸጋዎችን ወደ ጥቅም መቀየር እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_547a8338e286,am,10.094,9.344,0.376,10.094,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0fe1b7742d0e,test,በመንግስት እና በህዝብ ሀብት ላይ ከሙስና ጋር በተያያዝ 179 መዝገቦች ቀርበው 149ኙ ውሳኔ ማግኘታቸውንም ጠቁመዋል።,spk_547a8338e286,am,8.334,7.838,0.495,8.334,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5c2757e9791,test,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ትምህርት ቤቶቹን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ከማድረግ ባለፈ የትምህርት መሣሪያዎችን የማሟላትና የመምህራንን አቅም ማጎልበት ላይ በተጠናከረ ሁኔታ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_547a8338e286,am,11.973,10.722,0.49,11.973,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f71b4d6bb12a,test,ይህም የፌደራል መንግስት ዜጎች ሰብዓዊ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ያለውን ጠንካራ አቋም በተግባር የሚያረጋግጥ መሆኑንም ነው ያብራሩት።,spk_547a8338e286,am,9.414,8.903,0.51,9.414,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef0c8b696dd5,test,ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የስብሰባ ማዕከል አለመኖር ፈታኝ እንደነበር ያስታወሱት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የአዲስ ኮንቬንሽናል ማዕከል እውን መሆን ትልቅ ለውጥ በማምጣት ለኮንፈረንስ ቱሪዝም መበራከት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል ብለዋል።,spk_547a8338e286,am,12.293,11.128,0.425,12.293,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19534834f231,test,ቡድኑ ይህ አልበቃ ብሎት ለእያንዳንዱ ድጋፍ ፈላጊ ዜጋ ከሚሰጥ የፍጆታ ድርሻ ላይ መዋጮ እንደሚሰበስብም ነው የተናገሩት።,spk_547a8338e286,am,8.213,7.866,0.0,8.213,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9c6a799089b,test,በየዓመቱ የሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብን ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባትና አንድነትን ለማጠናከር እያገዘ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም ይህን ተግባር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_547a8338e286,am,13.133,12.159,0.417,13.133,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_086f9dba05f8,test,ማይክ ኪንግ ይባላሉ። እ.አ.አ በ2004 ባለቤታቸው አንጂ ወደ ኢትዮጵያ ለጉብኝት መጥተው ከተመለሱ በኋላ በተለያየ ችግር ውስጥ የሚገኙ ቤተሰቦችን ለመደገፍ ሀሳብ ይወጥናሉ።,spk_25abfe38355c,am,17.974,12.937,1.369,17.974,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_588a805de92a,test,እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ በሙሉ ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የለም።,spk_25abfe38355c,am,10.133,5.812,1.382,10.133,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a52f1d31ab5f,test,በክልሉ ለጎርፍ ተጋላጭ ከሆኑ 9 ዞኖች በሚገኙ 28 ወረዳዎች ውስጥ ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ 25 ወረዳዎች ኮሚሽኑ  145 ሚሊዮን ብር በመመደብ የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.814,13.653,1.679,18.814,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_977d5475ff29,test,ናፍታሊ ቤኔት ቃለ መሐላ በመፈጸም የጠቅላይ ሚኒስትርነት ስልጣናቸውን ከኔታንያሁ ተረክበዋል።,spk_25abfe38355c,am,11.053,5.684,2.199,11.053,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c05fa100d3e0,test,በተለይ በምስራቅ ተጎራባች ክልሎች እየተገነቡ የሚገኙት የኮሪደር ልማቶች የትራፊክ ፍሰትን አስተማማኝ በማድረግ አደጋን ለማስቀረት ወሳኝ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው አንሰተዋል።,spk_25abfe38355c,am,13.973,10.414,0.803,13.973,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f2e777225902,test,ሰብአዊ ቀውሶችን በመከላከል ረገድ የማይተካ ሚና ያላቸው አለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ ሰጪ ተቋማትም የችግሩን አሳሳቢነት ተረድተው ሊሰሩ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_25abfe38355c,am,13.973,10.639,1.219,13.973,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d04acc87638b,test,ደቡብ አፍሪካ፣ ቪየትናም፣ አውስትራሊያ፣ ጃፓን፣ ካናዳ፣ ቺሊና ባርባዶስ ሃሳቡን በይፋ መቀበላቸውን ከገለጹ አገራት መካከል ተጠቃሽ መሆናቸውን የኢነርጂ ዎርልድ ዘገባ ያመለክታል።,spk_25abfe38355c,am,17.573,13.555,1.499,17.573,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6a3b790f7c14,test,ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን የተመኙት ዋና ጸሐፊው ኢጋድ ለሶማልያ መንግሥትና ህዝብ ማንኛውንም ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_25abfe38355c,am,14.493,10.298,2.128,14.493,-34.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_58d79d844ec2,test,የባቡር ጣቢያው ይህን ያደረገው ተገልጋዮች በጉዟቸው ወቅት መጽሐፍ የማንበብ ልምድ እንዲያዳብሩ ለማስቻል እንደሆነ ለንድን ታወን የተሰኘ ድረ ገጽ ዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,16.053,9.934,1.562,16.053,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4033245fa353,test,በአሜሪካም 37 ግዛቶች የቫይረሱ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን  የአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ሀላፊ  አንቶኒዮ ፉቺ  ጠቁመዋል።,spk_25abfe38355c,am,14.414,9.324,1.694,14.414,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f369eda5ea4f,test,"ቃል አቀባይዋ አክለውም “ቡድኑ ፓኪስታን ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ የትብብርና አብሮ የመለወጥ ፍላጎት የያዘ ጥያቄ መሆኑን መሰረት አድርጎ ቀና ምላሽ እንደሚሰጠን ተስፋ እናደርጋለን"" ብለዋል።",spk_25abfe38355c,am,16.654,11.205,0.93,16.654,-35.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e6990afef8f3,test,በእንግሊዝ ለንደን በሚገኝ አንድ የባቡር ጣቢያ ውስጥ ተገልግጋዮች መጽሐፍትን በድምጽ ቅጂ ማግኘት የሚችሉበትን የገና ዛፍ ቅርጽ የያዘ ቤተ መጽሃፍት አገልግሎት እየሰጠ ነው።,spk_25abfe38355c,am,13.854,10.333,1.925,13.854,-33.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e71b298a2e51,test,ይሁንእንጂ በሀገሪቱ የሚኖሩት ዜጎች የቫይረሱን ስርጭት መቆጣጠር የሚያስችሉ እንደ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀምን፣ መሰባሰብን ማስወገድና ከቤት ውጭ የሚደረጉ እንቅስቀሴዎችን መቀነስ የሚሉትን መመሪያዎችን እያከበሩ አለመሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_25abfe38355c,am,25.194,18.183,2.248,25.194,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_355febb937db,test,በአሁኑ ወቅት በሆስፒታሉ ውስጥ ገና ሙከራ ላይ ያለ መድኃኒት እየወሰዱ እንደሆነና ባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ አብረዋቸው መሆናቸው ተገልጿል።,spk_25abfe38355c,am,12.854,8.539,1.812,12.854,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_555af9b19bdc,test,በሩሲያ ፌዴሬሽን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቻም ኡጋላ ኡሪያት የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሩሲያው ፕሬዝዳንት አቀርበዋል ፡፡,spk_25abfe38355c,am,15.733,10.363,1.828,15.733,-33.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1af8ec938e53,test,ስምምነቱ የአፍሪካ ባንኮች እና አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ደንበኞቻቸው በአህጉራዊ እና አለምአቀፍ ንግድ ላይ የበለጠ እንዲሳትፉ ያስችላቸዋል ተብሏል። በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ውስጥ የ450 ሚሊዮን ዶላር አጠቃላይ የንግድ ልውውጥ መጠንን ለመደገፍ ያለመ እንደሆነም ነው የተጠቆመው፡፡,spk_25abfe38355c,am,27.294,18.98,2.183,27.294,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fd4deb5e285f,test,እንደ ጥናቱ ውጤት ከሆነ በህንድ የነዳጅ ዋጋ በ10 በቶ መጨመሩ፣ የስራ አጥ ቁጥር መጨመሩና የደሞዝ መቆረጥ በቀን ከ2 የአሜሪካ ዶላር በታች የሚያገኙ ሰዎች ቁጥርን በየቀኑ በ75 ሚሊየን እንዲያሻቅብ ማድረጉ ተገልጿል፡፡,spk_25abfe38355c,am,20.534,14.961,1.356,20.534,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_15f8368ae778,test,የሆስፒታሉ ቺፍ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር እንዳለ ፍቅሬ በዚህ ወቅት እንዳሉት ሆስፒታሉ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፈ ነው፡፡,spk_25abfe38355c,am,12.133,9.028,0.0,12.133,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_687de0675e99,test,ጉባኡው በትምህርት ፋይናንስ፣ በኮቪድ-19 ምክንያት የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ዳግም በመክፈት፣ በአካቶ ትምህርት፣ በመማር ማስተማር ሂደትና እና በዲጅታል ትምህርት ዙሪያ ያተኮረ ነው።,spk_25abfe38355c,am,15.854,11.228,1.126,15.854,-33.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a2d98110543a,test,ይህም ሪፖርት የኮሮና ቫይረስ በሀገሪቱ ከተከሰተ ጀምሮ በየዕለቱ ሲመዘገቡ ከነበሩ ዕለታዊ ቁጥሮች ከፍተኛ እንደሆነ ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,11.973,8.933,1.507,11.973,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3a2fe94d19d3,test,የታዳሽ ሃይል አቅርቦትን በሶስት እጥፍ ለማሳደግ ለቀረበው ጥሪ የበርካታ አገራት ድጋፍ ማግኘቱ ተገለጸ።,spk_25abfe38355c,am,9.893,6.165,1.881,9.893,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_56a9643cea27,test,ተጎጂዎቹ በዓረብ ባህረ ሰላጤ በነበራቸው ቆይታ ሥራ ባለማግኘታቸው ወደ አፍሪካ በመመለስ ላይ እንደነበሩም  ድርጅቱ  አስታውቋል፡፡,spk_25abfe38355c,am,10.973,7.393,1.591,10.973,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a8d3d9219c94,test,በጉባኤው የሚነሳው ሃሳብ የሁለት መቶ አገራት ይሁንታ የሚፈልግ መሆኑን የተነገረ ሲሆን የአውሮፓ ህብረት፣ አሜሪካና ዩናይትድ አረብ ኤምሬት ጥሪውን በግንባር ቀደምነት የተቀበሉ ናቸው።,spk_25abfe38355c,am,15.813,11.665,0.313,15.813,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d27b939357a9,test,የፕላሰቲክ ምርቶች እድገት እ.ኤ.አ በ1950 ከነበረበት 2ሚሊዮን ቶን 2017 ሶስት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ቶን መድረሱን መረጃዎች ያሳያሉ።,spk_25abfe38355c,am,15.934,11.642,0.678,15.934,-33.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d18690ab2c06,test,ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ የሚያጠናክረው መሆኑን የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ።,spk_25abfe38355c,am,17.174,11.547,0.352,17.174,-32.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9eeafab48824,test,ትራምፕ በትዊተር ላይ በለቀቁት ቪዲዮ መጠነኛ መገርጣት ይታይባቸዋል። በሙከራ ላይ ያለ መድኃኒት መውሰዳቸው፣ እድሜያቸው 74 መድረሱና ከፍ ያለ ክብደት ያላቸው መሆኑ ነገሩ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል።,spk_25abfe38355c,am,17.694,11.823,1.446,17.694,-34.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a75b471337eb,test,በዱባይ እየተካሄደ ባለው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የአገራት መሪዎች የታዳሽ ሃይል አቅርቦትን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሶስት እጥፍ ለማሳደግ መስማማታቸውን ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,16.573,12.053,0.879,16.573,-35.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a813d3c9f077,test,አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ባቀረቡበት ወቅት ፕሬዝዳንት ፑቲን ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመሰረቱ 125 ዓመታትን ያስቆጠሩ ወዳጅ አገራት መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.334,12.917,1.642,18.334,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_19630fc68d80,test,ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ የተከሰተውን ሁከት ተከትሎ የፕሬዚደንቱ ግላዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ቀውስ ውስጥ መግባታቸውና ከየአቅጣጫውም ወቀሳ እየበረታባቸው መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_25abfe38355c,am,17.253,12.81,1.377,17.253,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2b828238b2a8,test,ይህም ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዕውን መሆን ወሳኝና ተቋቋሚነትን ለመገንባት፣እድገትን ለመፍጠር እና ዕድሎችን እንዲሁም ስራዎችን የሚፈጥር ማገገምን የሚያበረታታ ነው ብለዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.213,12.498,1.053,18.213,-32.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_94e33ac21846,test,የስጋት መጋራት ስምምነቱ በአፍሪካ ገበያዎች እያደገ የመጣውን የንግድ ፋይናንስ፣ ምግብ፣ ኢነርጂ፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ጤና አጠባበቅ ባሉ አስፈላጊ የኢኮኖሚ ዘርፎች ፍላጎት ለማሟላት ያለመ ነው።,spk_25abfe38355c,am,19.014,12.555,2.393,19.014,-31.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6baaff07d638,test,በሰላም ሚኒስቴር የሚኒስትሩ አማካሪ አቶ አበበ ወርቁ በስልጠናው እንደገለጹት፥ ዘላቂ ሰላምና ልማትን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ዘመን እውን ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ ነው።,spk_25abfe38355c,am,15.854,10.929,1.94,15.854,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bb5f0f9f2b94,test,ፓኪስታን ከብዙዎቹ የብሪክስ አባል ሀገራት እንዲሁም ከአዳዲሶቹ ጥያቄ ያቀረቡ አገራት ጋር ወዳጅነት እንዳላት መግለጻቸውን ዥንዋ አስነብቧል።,spk_25abfe38355c,am,12.934,8.309,2.038,12.934,-36.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ffdfef45e6bc,test,አሜሪካ በሰብአዊ መብት ሽፋን በሌሎች ሀገራት ጣልቃ በመግባት ያልተገባ ተጽእኖ እንደሚትፈጥር ሩዋንዳን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አሜሪካ ያሳደረችው አሉታዊ ተጽእኖን ጋዜጠኛ አን ጋሪሰን በዝርዝር አብራርታለች።,spk_25abfe38355c,am,18.093,13.405,1.547,18.093,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_883ff0f01420,test,በመግለጫቸው ብዙኃንን ለሞትና ለከፍተኛ ጉዳት የዳረገውን የሽብር ጥቃት በጥብቅ እንደሚያወግዙት አስታውቀዋል።,spk_25abfe38355c,am,11.053,7.451,1.956,11.053,-34.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b5a7517c6d21,test,በዚምባብዌ በኮሮና ቫይረስ የወጣው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን የተላለፉ 105 ሺህ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ ፡፡,spk_25abfe38355c,am,9.653,6.88,1.565,9.653,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1845b275b910,test,የመጽሐፍት የገና ዛፉ በውስጡ 270 በሚደርሱ የመጽሐፍት መደርደሪያዎች ከ4ሺህ በላይ መጽሐፍትን በውስጡ መያዙም ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,13.653,9.114,1.932,13.653,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b0959da26f10,test,በማዕድ ማጋራት፣ በጤና መድሕን አገልግሎትና በሌሎችም የበጎ አድራጎት ተግባራት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖች ማሕበሩ  ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝና አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አብራርተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.633,9.182,0.0,11.633,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f70265b3cf67,test,•  ሕክምናው እንደ ዕጢው ዓይነት እና የህመም ደረጃ እንደሚወሰን አስገንዝበዋል። በመሆኑም የመድኃኒት (Chemotherapy)፣ የጨረር እና የቀዶ ጥገና ሕክምናዎች እንደ ሁኔታው እንደሚሰጡ አብራርተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.034,7.095,0.0,11.034,-42.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee94bfaef42b,test,ለሶስት ቀናት በሚካሄደው ሲምፖዚየም ከትምህርት ቢሮው፣ ከመምህራን ማህበርና ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የዘርፉ አመራሮች፣ ባለሙያዎችና ተመራማሪዎች እየተሳተፉ ነው,spk_d842ae3cf315,am,11.354,8.906,0.0,11.354,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c37cb436fc4,test,በተለይ በባህላዊ የሰላም እሴቶች ግጭትን ቀድሞ ከመከላከል ባለፈ ተከስቶ ሲገኝም የጋራ አሸናፊነትን ባረጋገጠ መልኩ መቋጨቱ ለዘላቂ የሰላም ግንባታ ተመራጭ ነው ብለዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.594,8.957,0.0,11.594,-40.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce61a9c5dc0,test,በመድረኩ የተገኙት ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የክልሉ መንግስት በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፎች አካታች ማህበረሰብ ለመገንባት እየሰራ ነው።,spk_d842ae3cf315,am,10.313,6.564,0.0,10.313,-42.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42eb26ee2dc6,test,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ፣ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴ፣ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ የስራ ሃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,12.633,10.03,0.0,12.633,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3481e89f0f1,test,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ዛሬ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.034,4.351,0.372,5.034,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_240100fdd420,test,ሁሉም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና ባለድርሻ አካላት የጀመሩትን የንቅናቄ ተግባር እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_107e132b4e7c,test,በክልሉ በተለይም ለወባ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የግንዛቤ ፈጠራ እና የመከላከል ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46222d11f526,test,በከተማዋ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥ በትኩረት እንደምትሰራ የገለፀችው ደግሞ ወጣት እመቤት ድረስ ነች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.473,10.123,0.0,11.473,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c649ee146ab2,test,ይህም ሰላማችንን ከማጽናት ባለፈ አገራዊ ተሰሚነታችንንም ያሳድጋል ሲሉም አክለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,4.913,4.913,0.0,4.913,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc7fed8965a3,test,በጋምቤላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለማህበረሰቡ እየሰጠ ያለው የሕክምና አገልግሎትን ለማሻሻል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.313,8.241,0.0,9.313,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ff73351d199,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በህዳር ወር 2015 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 9 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በቀን ሁለት ጊዜ አገልግሎቱን እያገኙ መሆኑን ገልጸው ነበር።,spk_1fa45dcd7c0a,am,15.873,14.475,0.376,15.873,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1efdceb5f6fb,test,በትምህርት ቤቱ የምገባው መርሃግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል  መሐመድ አብዲ እንደገለፀው፤ በትምህርት ቤታቸው እየተካሄደ የሚገኘው ምገባ  ትምህርቱን በአግባቡ እንዲከታተል   አስችሎታል ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.473,9.451,0.0,10.473,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff28ca487725,test,ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ጥልቅ ሐዘኔን እገልጻለሁ ብለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.993,8.488,0.0,8.993,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1847fc04c450,test,የወጣት ማዕከላት የተቋቋሙለትን ዓላማ መወጣት የሚያስችላቸውን ቁመና እንዲይዙ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.194,8.494,0.0,9.194,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_538be855046b,test,የመስቀል በዓልን ስናከብር  ሰላምን በመስበክና አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር ሊሆን ይገባል ሲሉ የደሴ ከተማ  ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጠበብት ሲራክ መለሰ ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.034,10.277,0.0,11.034,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fa20920c853,test,በአፍሪካ ሜርኩሪ የተጨመረባቸው የቆዳ ማስዋቢያ ምርቶች አሁንም ገበያ ላይ መኖራቸውን ገልጸው፤ ምርቱ እንዳይመረት ማድረግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን መቁረጥ ትኩረት የሚሻ ጉዳይ  መሆኑን አንስተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.594,9.25,0.0,9.594,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f580cfdb007,test,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ ታሪክን በመዘከር መጪውን የስኬት ዘመን በማለም እየተከበረ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.354,10.596,0.0,11.354,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7be584152408,test,በ266ሺህ 570 ሔክታር ላይ በተንጣለለው አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ተፈጥሮ በብዙ መልኮች ትገለጣለች።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.23,0.0,7.154,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5ce73722b62,test,ሱፐር ኦቫ አግሮቴክ የስጋ እና እንቁላል ጣይ ዶሮ አቅርቦትን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን ከውጭ ሀገራት ማስገባት መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.194,9.821,0.0,10.194,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bcb47504dbe,test,የቱሪዝም ዘርፉ ከአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን መደረጉ ነባር መዳረሻዎችን ማደስን ጨምሮ በርካታ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች መገንባታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.034,9.733,0.325,11.034,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6b4978ede2e,test,ሌላዋ የበጎ ፈቃድ ተመራቂ ወጣት ሀገሪቱ አያሌው በበኩሏ ህብረተሰቡን እንዴት ማገልገል እንዳለብን ከመረዳት ባለፈ ስለ ስራ እድል ፈጠራ፣ ክህሎት፣ ሀገራዊ መግባባትና ሌሎችም ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮልናል ብላለች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.954,12.161,0.0,12.954,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c40f637601,test,በዚህም ወላጆች እና አሳዳጊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ህፃናትን የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት እንዲያገኙ በማድረግ የተማረ የሰው ሃይል ለማፍራት በሚደረገው ጥረት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.233,11.68,0.379,13.233,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12ab062853c3,test,በአጠቃላይ ለውጡን ተከትሎ የተከናወኑ ተግባራት የኪነጥበቡ ዘርፍ ውጤታማ እንዲሆን ምቹ ሁኔታዎች መፍጠራቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.387,0.0,7.154,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23fa35959b19,test,በአማራ ክልል የመማር ማስተማር ስራውን ይበልጥ ውጤታማ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.233,7.755,0.0,8.233,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfa508d26810,test,የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ በበኩላቸው፤ ዛሬ ይፋ የተደረጉት ዕቅዶች የኢትዮጵያን ብሔራዊ የጤና ስርዓት የሚያጠናክሩ ናቸው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59e55c82fd34,test,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና በግብአት ለማሟላት ተገቢ ትኩረቱ  መሰጠቱንም ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.394,5.324,0.746,6.394,-22.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7dc5e8616a8,test,የክልሉ መንግስት ሰላምን በማፅናት ለልማት ስራዎች ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እያሳየ ነው,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.154,5.154,0.0,5.154,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fd2c86a9bb4,test,በራሳቸው ተነሳሽነት ለ69 ጊዜ ደም በመለገስ የበርካታ ወገኖችን ህይወት መታደግ እንደቻሉ የገለፁት ደግሞ የደሴ ከተማ ነዋሪ አቶ ባንተዓለም ጉግሳ ናቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.954,10.006,0.364,10.954,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_100ca504acb8,test,የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን ወርቅነህ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳመለከቱት፤ በክልሉ በትምህርት ዘመኑ ከቅድመ አንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ከ7 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ታቅዶ ወደ ተግባር ተገብቷል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,15.233,14.453,0.0,15.233,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866658a52f0b,test,ከሚከናወኑትም መካከል ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር የሚያስችል የፍራፍሬ እና አትክልትን ጨምሮ ሌሎችንም ግንባታዎች የሚያካተት  የገጠር ኮሪደር መንደርን አንስተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c30102ff2eaf,test,ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከል የሚያግዝ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f15b3b0733a3,test,ነገር ግን አንድ ልጅ ስድስት ዓመት እና ከዛ በላይ ዕድሜ ክልል ሳለ ሽንትን ለመቆጣጠር ችግር ከገጠመው የባለሙያ ድጋፍ የሚያገኝበትን ሁኔታ ወላጆችም ሆኑ አሳዳጊዎች ማመቻቸት አለባቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.233,11.301,0.0,13.233,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bca37ac862f6,test,ኢሬቻ የሰላም፣ የእርቅ እና ሁሉንም ያለ ልዩነት የሚያሰባስብ በዓል ስለሆነ እሴቱን ጠብቀን ማስቀጠል ይገባልም ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_051a4fbc57c8,test,የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው፤ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት ችግሮችን በጥናት በመለየት መፍትሔ መወሰድ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.793,10.79,0.0,11.793,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b9f6009dd4e,test,ለወጣቱ ሰፊ የሥራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቁመው፣ መጪው የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ወጣቶች በተደራጀ አግባብ ለሰላም መጽናት እንዲሰሩ አስገንዝበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.594,11.906,0.486,13.594,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65f4521d0073,test,አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.234,5.876,0.0,6.234,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3425a3876579,test,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ፣ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፤ በክልሉ የትምህርት ጥራትን የማስጠበቅና ተደራሽነትን የማስፋት ስራ ልዩ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.873,13.235,0.0,14.873,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c116e34e737,test,በኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው የጤና ስርዓት ለመገንባት የዓለም አቀፍ ተቋማት እና የግሉ ዘርፍ በትብብር መስራት አለባቸው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb6ee05d05d4,test,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ በእውቀታቸው፣ በጥበባቸው፣ በእርጋታቸውና በልግስናቸው ሁሌም ሲታወሱ የሚኖሩ እንቁ ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.754,8.93,0.0,9.754,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2274d0f4b5d9,test,በዚህም ህብረተሰቡን በማገልገል ሀገራዊ አንድነት፣ መግባባትና ሰላም ለመፍጠር እንሰራለን ብላለች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1a5ec6c6be7,test,በዞኑ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ የገለጹት ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ  ተክለየስ በለጠ ናቸው፤።,spk_882c8439c582,am,10.133,9.773,0.361,10.133,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e34abb9b6c5d,test,የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ  ዘላለም አረጋ ፤  በክልሉ የሴቶችን  ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ  እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_882c8439c582,am,10.854,10.047,0.37,10.854,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0defb1bea7a,test,የሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ  ተፈሪ በሱፍቃድ እንዳሉት፤ ሴቶች በዘላቂ ሰላም ማስፈን ላይ ያላቸውን አስተዋጽኦ ከማጠናከሩ ጎን ለጎን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቷል።,spk_882c8439c582,am,12.334,11.965,0.368,12.334,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33c4b5350a59,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከስድስት ዓመታት በፊት ከኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት የጥበብ እድገት ለሀገር አንድነት እና እድገት ያለውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አስታውሰዋል።,spk_882c8439c582,am,11.254,10.13,0.366,11.254,-34.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea7c9f424ee8,test,በውይይቱ መድረክ የተገኙት ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት ፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሲደረግ በቆየው እንቅስቃሴ  የሴቶች አደረጃጀቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።,spk_882c8439c582,am,11.454,10.112,0.37,11.454,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52b1a1b444b3,test,ዜጎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገቢ አገልግሎት እየሰጡ አይደለም ብለው ቅሬታ ማቅረብ እንደሚችሉ የገለጹት ዋና ዕንባ ጠባቂዋ፤ ተቋሙ በፍርድ ቤት የተያዙና ከጸጥታ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የማየት ኃላፊነት አልተሰጠውም ብለዋል፡፡,spk_882c8439c582,am,8.313,7.932,0.382,8.313,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a35fd0d012d,test,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ዘርፎች መካከል ቱሪዝም አንዱ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7b598b2959f4,am,6.253,5.292,0.0,6.253,-18.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c303fe0f5c9a,test,"በጎንደር ለዘንድሮው የጥምቀት በዓል ""አንድ እንግዳ ለአንድ ቤተሰብ"" በሚል መርህ ከ2 ሚሊዮን በላይ የውጭና የሀገር ውስጥ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ገለጹ።",spk_7b598b2959f4,am,16.613,14.534,0.0,16.613,-18.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b3a96f9ec813,test,አረንጓዴ አሻራ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን እየፈጠረልን ነው ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ።,spk_7b598b2959f4,am,7.614,5.96,0.0,7.614,-18.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_823a8dfe42ed,test,"የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት 18ኛውን የጥናትና ምርምር ጉባዔ ""በእሴታችን ትውልድን እንገንባ"" በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሞ ባህል ማዕከል እያካሄደ ነው።",spk_7b598b2959f4,am,11.133,9.62,0.0,11.133,-18.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b67ef4be6e82,test,በዞኑ ስልጠናው ከተጀመረ ወዲህ 20 ሺህ 266 ሰልጣኞች የተመዘገቡ ሲሆን 14 ሺህ 671ዱ ስልጠናውን አጠናቅቀው የምስክር ወረቀት እንደተሰጣቸው አመልክተዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.012,10.025,0.0,11.012,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9e432334ba9,test,ለዚህም ሀገራዊ የኑክሌር ኃይል ፕሮግራምን በቅርቡ መጀመሯንና የኑክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋምም በይፋ ወደ ሥራ መገባቱን ጠቁመዋል።,spk_626175f44c6f,am,7.153,7.153,0.0,7.153,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6a961b28873,test,ቀጣይነት ያለው፣ ደህንነቱ የተረጋገጠና የተመጣጠነ የምግብ አቅርቦትን ተደራሽ የማድረግ ዓላማ ላለው የኢትዮጵያ የምግብና ስርዓተ-ምግብ ፖሊሲ ስኬት የምርምር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.161,10.67,0.0,11.161,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03524de4d737,test,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የተደረገው የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ወጣቶች በኦንላይን የኮዲንግ ስልጠና የሚወስዱበት ሂደት ነው፡፡,spk_626175f44c6f,am,9.825,9.825,0.0,9.825,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_adbb0e8052f4,test,በኤክስፖው ላይ የቴክኖሎጂ ክህሎት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን፣ የግልና የመንግስት ኩባንያዎች የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸውም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,7.265,7.265,0.0,7.265,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afd3176460fe,test,በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ የተመዘገቡ ስኬቶችን ወደተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የስታርት አፕ አዋጅን ጨምሮ ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.412,8.924,0.0,9.412,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6aa62f6743,test,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15 ነጥብ ከነበረበት አራተኛ ደረጃ  ወደ አምስተኛ ዝቅ ብሏል።,spk_626175f44c6f,am,8.113,8.113,0.0,8.113,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96e3f55c7761,test,ፊውቸር ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 በመጪው ኅዳር ወር በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,11.068,9.427,0.0,11.068,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2e60e310c8f,test,ከነዚህ መካከልም እስካሁን ከ45 ሺህ 95 በላይ የሚሆኑት ስልጠናውን አጠናቀው የምስክር ወረቀት መውሰዳቸውን አቶ ተካልኝ  ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.733,8.247,0.0,8.733,-35.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e50482cfe7d7,test,ሻደይ በዓል አንድነት ይበልጥ የሚጠነክርበት በዓል በመሆኑ ታዳሚዎችም እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲያከብሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.484,8.975,0.0,10.484,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e671e2fd9de,test,በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስነ ምህዳር ማስፋት የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች ይከናወናሉ ሲሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ( ዶ / ር ) ገለጹ ።,spk_626175f44c6f,am,14.073,12.841,0.0,14.073,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aae1927fd4cf,test,ኢትዮጵያ የምትበለጽገው የራሳችንን የሰው ሀይልና  የተፈጥሮ ሀብት አቀናጅተን በማልማት ነው በሚል ጽኑ አቋም በሰራናቸው ስራዎች የብልጽግና መሰረት እየተጣለ ይገኛል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.094,7.737,0.357,8.094,-42.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80e8f5f7a29a,test,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ምትኬ ብርሃኑ እና ቢታኒያ አስተረፍ የማሸነፊያ ጎሎችን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.393,7.42,0.0,8.393,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0e6545fbc3b,test,ከዚህ ቀደም ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ውስን ዓላማን ብቻ ለማስፈፀም እንደነበር ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ጋዜጠኝነት ትፈልጋለች የሚለውን መመለስ የሚያስችል የተቀናጀ ስልጠና አልነበረም ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.009,11.594,0.0,12.009,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_084bec25036a,test,ሊቨርፑል 10 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው። ማንችስተር ሲቲ ስምንት እና ማንችስተር ዩናይትድ ስድስት ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ይከተላሉ።,spk_626175f44c6f,am,9.653,8.847,0.0,9.653,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30622ece510d,test,ኢትዮጵያም ወደ ዲጂታል ስርዓት መግባት የሚያስችላትን የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም ስትራቴጂ በማዘጋጀት ወደ ስራ እንደገባች  ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.545,8.019,0.0,8.545,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1839409c8248,test,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ እና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ፣ ልማትና እና አስተዳደር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንዳሉት የኮደርስ ስልጠና በንቃት እየተሰጠ ነው።,spk_626175f44c6f,am,14.174,12.716,0.0,14.174,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f57207886d2,test,በሌላ መርሐ - ግብር ባህርዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1 ለ 0 አሸንፏል። በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ግርማ ዲሳሳ በ 36 ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_626175f44c6f,am,12.705,11.248,0.0,12.705,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_419fb2087c2e,test,በውሃ ዘርፍ ላይ ስልጠና ለሚሰጡ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቁመው በአመት የሚያሰለጥናቸው ባለሙያዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱንም አብራርተዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.708,10.664,0.0,11.708,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60bb21fb6dec,test,ማዕከሉ የተሻሻሉ ጊደሮችን ለተጠቃሚዎች ተደራሽ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,4.121,4.121,0.0,4.121,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d381ee5b89a,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_626175f44c6f,am,11.254,10.909,0.0,11.254,-40.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf79a0f2bac0,test,የዲጂታል ትራንስፖርት ማዕቀፍ፣ ስማርት መሰረተ ልማት፣ ዲጂታል የነዳጅ የክፍያ ስርዓት፣ ዲጂታል የትኬት መቁረጫና የክፍያ ዘዴ፣ ስማርት የመኪና ማቆሚያዎችና ዲጂታል የትራፊክ አስተዳደር ስርዓት መዘርጋታቸውን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,13.911,13.911,0.0,13.911,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54067f15802f,test,የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ ፍትሐዊ እና ተጠያቂነት የሚያሰፍን ሆኖ ከንክኪ የፀዳ በመሆኑ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.828,8.378,0.0,8.828,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d060dd7f81e5,test,በጉባኤው በመማር ማስተማሩ ዘርፍ ስምንት ጥናታዊ ጽህፎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው ጠቁመው፤  የጥናቶቹን ግኝቶች መሰረት በማድረግ ወደ ተግባር እንዲቀየሩ በትኩረት ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,11.213,10.773,0.0,11.213,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6465ef615f5e,test,የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማት መሻት በጤና፣ በትምህርት፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በአካባቢ ጥበቃ ከማሳለጥ ባሻገር የኒውክሌር ባለሙያዎች፣ መሐንዲሶች፣ ተቆጣጣሪዎች፣ ተመራማሪዎችና የፖሊሲ አውጪ ትውልድ የሚቀርፅ ዕድል ነው ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,14.094,12.018,0.0,14.094,-36.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d82f6fa6d32f,test,መቀሌ 70 እንደርታ በስምንት ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_626175f44c6f,am,4.743,4.419,0.324,4.743,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_161ecf811d1b,test,ይህን ለመቅረፍ ፕሮጀክቱ በሐሳብ ደረጃ ምርምር ሲደረግበት ለረጅም ጊዜ የቆየ መሆኑን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.903,7.448,0.415,8.903,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7070acafd116,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደ የኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ ባሉ ጠንካራ የዲጂታል መሠረተ ልማት በመገንባትና ሰፊ ክህሎት ከማፍራት አኳያ ኢትዮጵያ አመርቂ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ እንደምትገኝ መጥቅሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ተናግረዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.854,11.312,0.0,12.854,-40.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e785153b9224,test,የፌዶ ፓወር ሶሉሽን ቺፍ ቴክኒሽያን ኦፊሰር ሄኖክ አማኑኤል በበኩሉ፤ ድርጅቱ የሚያመርታቸው ጄኔሬተሮች ዋነኛ የኃይል አማራጭ መሆን መጀመራቸውን ጠቁሟል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.793,10.172,0.384,12.793,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc74c7065cda,test,ሪፎርሙን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ደግሞ የሰው ሀይል ማሰልጠን ፣ መሰረተ ልማቶችን ማሟላት፣ ቴክኖሎጂዎቹን ማበልጸግና ግንባታዎችን ማስፋትና ለተገልጋዩ የግንዛቤ ፈጠራ መስጠት ከሚተገበሩት ዋና ዋና ተግባራት መካከል መሆናቸውን አቶ ዳምጠው ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,16.471,15.304,0.0,16.471,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b3077ac8557,test,የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ አስተማማኝ፣ ተዓማኒነትና ሰላማዊ የኒውክሌር መርሃ ግብር ለመገንባት ቁልፍ እርምጃ ጀምራለች።,spk_626175f44c6f,am,9.543,8.342,0.0,9.543,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc620fbcf0d9,test,የፖሊስ የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ማዕከል በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚገባ ጠቁመው ፖሊስን በቴክኖሎጂና በሌሎችም ግብዓቶች የማጠናከር ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.108,10.108,0.0,10.108,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d46809ee9907,test,የብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ስትራቴጂ (2026-2030) በፋይናንስ አገልግሎት ውስጥ አካታችነትን እንደሚያጎለብት እና ፈጠራን እንደሚያበረታታም ነው የገለጹት ገዥው።,spk_626175f44c6f,am,13.063,13.063,0.0,13.063,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b25c7cac4bed,test,በጉባኤው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)ን ጨምሮ ከኮሜሳ አባል ሀገራት የተውጣጡ የሀገራት መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.287,5.388,0.359,6.287,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff4e07ed7244,test,በዘንደሮ አመት በኦሮሚያ ክልል በአጠቃላይ በከንቲባ ደረጃ በሚተዳደሩት በ52 ከተሞች በተሟላ መልኩ አገልግሎቱን ለማስፋት እየተሰራ እንደሚገኝ አንስተው በቀጣይ እስከ ቀበሌዎች ድረስ ስራው የሚቀጥል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.893,11.366,0.0,11.893,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1608db496283,test,በተለይም ሴቶችን በፋይናንስ ተጠቃሚ በማድረግ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ገልፀዋል።,spk_626175f44c6f,am,5.572,5.572,0.0,5.572,-40.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_fb3c61c9ae76,test,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በዜጎች የአኗኗር ዘይቤና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ እመርታ ማምጣቱን የዘርፉ ምሁራን ገለፁ፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.413,6.059,0.376,6.413,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39bb701dad66,test,የቁሉምሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የሚያወጣቸውን የተሻሻሉ የስንዴ ዝርያዎቸን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ የማድረጉን ተግባር አጠናክሮ መቀጠሉንም  አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.188,7.464,0.304,8.188,-43.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be3e9459bc04,test,የውላጋ ቴክኖሎጂ መስራችና ስራ አስኪያጅ ኡስማን በላይ የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራምን በ2013 ዓ.ም ክረምት ላይ እንደተቀላቀለ ተናግሯል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.028,10.617,0.314,12.028,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df0dd17a2500,test,የሃይማኖት አባቶች በተከታዮቻቸው ዘንድ ያላቸውን ተሰሚነትና ተቀባይነት በመጠቀም አለመግባባቶች በውይይት ብቻ መፍትሔ እንዲያገኙና የሀገርን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ዘላቂ ሰላም ማምጣት ላይ በጋራ እንሰራለን ብለዋል።,spk_c46ff425271d,am,17.654,14.884,0.512,17.654,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70e97fc75619,test,ልጆችን  በተሟላ የመዝናኛ ቦታ ማዝናናት አዕምሯቸው ለትምህርት ዝግጁ እንዲሆንና የተለያዩ ትምህርታዊ ልምዶች እንዲቀስሙ የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c46ff425271d,am,10.254,8.632,0.0,10.254,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8fdf01f7cc8,test,ኢትዮ ቴሌኮም በዚህ የሽልማት መርሃ-ግብር ከዚህ ቀደም አራት የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም 13 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለባለ ዕድለኛ ደንበኞቹ ማስረከቡን ገልጿል፡፡,spk_c46ff425271d,am,11.614,10.809,0.0,11.614,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_393345426a8c,test,በዚህ ረገድ ጠቅላይ መምሪያው ብቁ የሰው ኃይል ማፍራትን ጨምሮ በቴክኖሎጂ ራሱን በማደራጀት እያደረገ ያለው ጥረት የሚደነቅና ተጠናክሮ የሚቀጥል እንደሆነ አረጋግጠዋል።,spk_c46ff425271d,am,11.493,10.325,0.0,11.493,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaf5a379cbf1,test,በአዲስ አበባ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ነፃነት ዳባ ከተማዋን ለነዋሪዎችና ለእንግዶች ውብ፣ ሳቢና ምቹ ለማድረግ የሚያስችሉ መሰረተ ልማቶች እየተገነቡ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_c46ff425271d,am,15.493,13.831,0.326,15.493,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d02a8e69dd0,test,"ወጣቶች የዛሬ ዓመት ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘው በተለያዩበት ቤት በመሰባሰብ በዓሉን ማክበር በአካባቢው የተለመደ ነው። ወጣቶቹ ወደሚሰባሰቡበት ቤት ሲመጡ ከባቄላ ጋር ተደባልቆ የተዘጋጀ ቆሎ ከየቤታቸው በጉራጊኛ ""ሟነ"" ተብሎ በሚጠራና ከጨርቅ በሚዘጋጅ ከረጢት ይዘው ይመጣሉ። ዕለቱም የልጆች ቆሎ ቀን ይባላል።",spk_c46ff425271d,am,23.014,20.433,0.0,23.014,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71fe6cd43052,test,ያየህይራድ በጥልቅ አንባቢነቱና ከቤተሰብ የወረሰውን የኢትዮጵያ አፍቃሪነቱን በጥበብ ስራዎቹ የገለጠ ድንቅ ባለሙያ እንደሆነ ገልፀዋል።,spk_c46ff425271d,am,9.373,8.574,0.0,9.373,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af458dadf1cc,test,"ኮሚሽኑ ""ለስኬታማ ሀገራዊ ምክክር የሃይማኖት ምሁራን ሚና"" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ ሃይማኖት ተቋማት ምሁራን ጋር በአዲስ አበባ ውይይት እያደረገ ነው።",spk_c46ff425271d,am,12.293,8.979,0.924,12.293,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3ca16e51c66d,test,የገና በዓል በጉራጌዎች ዘንድ ከሃይማኖታዊ ይዘቱ በተጨማሪ ያለው ባህላዊ አንድምታ የተለየ ያደርገዋል። ገና በጉራጌዎች ዘንድ የልጆችና የወጣቶች ልዩ የደስታና የነፃነት ማንፀባረቂያም ነው። በዚህም ከሃይማኖታዊ መገለጫው ባለፈ ገና በጉራጌዎች ዘንድ ያለምንም እምነት ገደብ በጉጉት ይጠበቃል።,spk_c46ff425271d,am,19.733,17.022,0.304,19.733,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4f0ee923fe6,test,ተማሪ ኤልሻዳይ ታምሩ በበኩሏ እረፍት ስትሆን ወደ ፓርኩ በመምጣት ራሷን እንደምታዝናና ተናግራ ፓርኩ የያዛቸው መጫወቻዎች በውስጣቸው ትምህርት ያዘሉ መሆናቸውን ጠቅሳለች።,spk_c46ff425271d,am,12.174,11.396,0.0,12.174,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_693f30b5f9ad,test,"የገና መጫወቻ ቆልማማ እንጨት በጉራጊኛ ""ድቤ"" ሲባል እንደ ኳስ ሚመታውና ከአስታ ግንድ ስር ተጠርቦ የሚዘጋጀው ሩር ""ቁየ"" ወይም ""አንቃት"" ተብሎ ይጠራል። አሁን አሁን ግን ሩሩን ወይም ""ቁየው""ን በቃጫ ኳስ ጠፍሮ በማበጀት መጫወት እየተለመደ መጥቷል። የገና ጨዋታውም በበዓሉ ዋዜማ ቀን ከሰአት በኋላ ማታ ደግሞ በጨረቃ ጭምር ይካሄዳል።",spk_c46ff425271d,am,27.494,24.406,0.345,27.494,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c697f80be9c9,test,ከዚያም ወደ ውጭ በመውጣት በመስክ ላይ ቀኑ ሙሉ የገና ጨዋታን ሲጫወቱ ይውላሉ። ደስታው ልዩ ነው። የገና ጨዋታ ላይ ጥበብ ሞገሷን ታገኛለች።,spk_c46ff425271d,am,10.573,9.001,0.0,10.573,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00bfc058cb57,test,እንደአንድ ባለድርሻ አካል በምክክር ሂደቱ በመከባበር፣ በመደማመጥና ርህራሄ በተሞላበት መንፈስ በመመካከር፤ በሌላ በኩል ሌሎች የምክክሩ ተሳታፊዎች በዚሁ መንፈስ በምክክሩ ሂደት ላይ እንዲሳተፉና ወደ መግባባት እንዲመጡ ምሁራዊና አባታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ ነው የጠየቁት።,spk_c46ff425271d,am,19.413,18.019,0.313,19.413,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70081a75851b,test,• ለጥርስና ተያያዥ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች በርካታ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ካሰች፤ ከእነዚህ መካከል፡- የጥርስ ባክቴሪያ፣ የተመጣጠነ አመጋገብ አለመኖር (ጣፋጭ ምግቦችን ማዘውተር)፣ በትጋት የአፍ ንጽህናን አለመጠበቅ፣ ሲጋራ ማጨስ፣ አልኮል መጠጣት፣ ጫት መቃም እና አደጋዎች ጥቂቶቹ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c46ff425271d,am,21.174,19.678,0.0,21.174,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e023c8601,test,ኩባንያው በቀጣይም ደንበኞቹን ተሸላሚ የሚያደርገውን ቴሌ ፕለይ የተሰኘ የሽልማት መርሐ ግብሩን እንደሚያስቀጥልም ተገልጿል።,spk_c46ff425271d,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c19ccd9ccde,test,በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ የሆኑት ወይዘሮ አሰጋሽ ጎሳ ለ121ኛ ጊዜ ደም መለገሳቸውን ጠቁመው፤ በዚህም ህይወት እየታደጉ በመሆኑ የሕሊና እርካታ እንደሚሰማቸው አመልክተዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.873,9.997,0.415,10.873,-20.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_77fb52ddb753,test,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግቦች አዘገጃጀትና ንጥረ ነገር ይዘት ሰንጠረዥም በትምህርት፣ በሥነ-ምግብና በጤና ዘርፍ ፖሊሲዎችና የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ግብዓት ከፍተኛ ጥቅም እንደሚኖረው ተናግረዋል።,spk_386bac79b91d,am,12.633,11.035,0.717,12.633,-20.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_7f278380f753,test,ይህም ከጊዜ ወደ ጊዜ በበጎ ፍቃደኝነት ደም ለመለገስ የሚመጡ ስዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳይ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-29.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_98e426c15144,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፣ የቀድሞ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የአዳም ፋውንዴሽን መስራችና የቦርድ ሊቀ መንበር ደመቀ መኮንን እና ተጋባዥ እንግዶች በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.633,9.793,0.0,10.633,-21.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_b67589708058,test,የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ መሻሻል፣ የሕዳር ወር የዐይን ብሌን ልገሳ ወር በሚል በንቅናቄ መመራቱ፣ ሰኔ ወርም ዓለም አቀፍ የዐይን ብሌን ልገሳ ቀን በንቅናቄ መከበሩና የተለያዩ ፎረሞችና ምክክሮች ላይ ስለጉዳዩ በስፋት ማስገንዘብ መቻሉ ለ2017 ከዕቅድ በላይ መሳካት ምክንያቶች መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_386bac79b91d,am,19.433,17.285,0.542,19.433,-19.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_8aecdc43e37d,test,የግንዛቤ ፈጠራ ስራውን ተከትሎ ከጊዜ ወደ ጊዜ ስለ ደም ልገሳ ያለው አመለካከት ለውጥ እየታየበት እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡,spk_386bac79b91d,am,6.593,6.138,0.455,6.593,-18.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_eb96605a3b33,test,በ2018 በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ450 በላይ የዐይን ብሌኖችን በማሰባሰብ፣ በማዘጋጀት፣ በመመርመርና በማሰራጨት ብርሃን ለመመለስ በዕቅድ መያዙንም ገልጸዋል።,spk_386bac79b91d,am,11.914,10.513,0.617,11.914,-19.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_a8be631b4672,test,ማንኛውም ሰው በደም እጦት ምክንያት እንዳይጎዳ በጎፈቃደኛ ለጋሾች ደም እንዲለግሱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.114,5.498,0.616,6.114,-18.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_08014a351257,test,በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ከ423 ሺህ በላይ ዩኒት ደም መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡,spk_386bac79b91d,am,11.153,10.287,0.507,11.153,-20.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_8d081bfa0977,test,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ይታገሱ ደሳለኝ፤ ዜጎች የምግብ ንጥረ ነገር ይዘቶችን በቀላሉ መገንዘብ በሚያስችላቸው አግባብ መጽሐፉ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.514,10.514,0.0,10.514,-21.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_bcf3e7313e39,test,600 ሰዎች ከኅልፈት በኋላ የዐይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ይገባሉ የሚል ግብ ተጥሎ በተከናወነው የትምህርትና ቅስቀሳ ሥራ 719 ሰዎች ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል እንዲገቡ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።,spk_386bac79b91d,am,12.313,11.59,0.0,12.313,-21.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_8294c338cf2a,test,የደም ልገሳ ተግባር የሰዎችን በተለይም የእናቶችን ህይወት መታደግ በመሆኑ ህብረተሰቡ ደም መለገስን ባህል በማድረግ ህይወት እንዲታደግ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_386bac79b91d,am,8.954,8.438,0.516,8.954,-20.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_d317c3bce103,test,እንዲሁም ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የሚገቡ ሰዎችን ቁጥር 1ሺህ 500 ለማድረስ መታቀዱንም ጨምረው ጠቅሰዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-19.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_68229bd5cb81,test,ኢንስቲትዩቱ ትኩረት ከሚሰጥባቸው ስራዎች መካከል በዘርፉ የሰው ሃይል ማጎልበትና ግንዛቤ መፍጠር አንዱ መሆኑን ገልፀው 4ኛ ዓመቱን የያዘው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የክረምት ስልጠናም ተጠቃሽ እንደሆነ አንስተዋል።,spk_e589416995e3,am,13.594,13.594,0.0,13.594,-16.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12fc25721e81,test,መንግስት ለቱሪዝም ዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ ከስልጠና ባለፈ ችግር ፈቺ ምርምሮችን እያደረገ መሆኑንም ነው ያነሱት።,spk_e589416995e3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-14.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5665497a1f93,test,ኢትዮጵያ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በመቅረጽ በዘርፉ ላይ እመርታዊ ለውጥ ማስመዝገቧን ጠቅሰው፤ ለሌሎች ሀገሮች ልምዷን ለማካፈል ዝግጁ መሆኗንም አረጋግጠዋል፡፡,spk_e589416995e3,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b5a1beb8e09,test,ማንችስተር ሲቲ ደካማ የማጥቃት እንቅስቃሴ አድርጓል። ይህን ተከትሎም 198 ኛው የማንችስተር ደርቢ በማንችስተር ዩናይትድ አሸናፊነት ተጠናቅቋል።,spk_e589416995e3,am,8.274,8.274,0.0,8.274,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9328149cf830,test,መንግሥት ህጎችንና አሠራሮችን በማሻሻል የመገናኛ ብዙሃንን በአይነትና በቁጥር ማስፋት መቻሉን ገልጸዋል።,spk_e589416995e3,am,7.534,6.759,0.775,7.534,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ee3a2ffc0c6,test,የባንኩ የፋይናንሺያል ሴክተር ልማት ዳይሬክተር ስቴፋን ናሌታምቢ በበኩላቸው ይህ አጋርነት ለአፍሪካ ባለው ቁርጠኝነት የሚታወቀው ከክሬዲት አግሪኮል ኮርፖሬት እና ኢንቨስትመንት ባንክ የሀገር ውስጥ ባንኮችን የበለጠ በመደገፍ ተጨማሪ የንግድ ፋይናንስን ለመስራት ያስችላል በማለት ተናግረዋል።,spk_e589416995e3,am,19.501,19.501,0.0,19.501,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d86bbd6895f5,test,የስልጠና መርሃ ግብሩ ከ3 ዓመት በፊት በ15 ተማሪዎች እንደተጀመረ ገልፀው አሁን ላይ በርካታ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡበት እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_e589416995e3,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70598e164755,test,ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት የማጥበብ እድል አምክኗል። ቡድኑ ባለፉት አራት ጨዋታዎች አላሻነፈም።,spk_e589416995e3,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbf08a2fd39e,test,ባለፉት ሁለት ዓመትት የመምህራንን አቅም በማጎልበት በኩል ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውንና በዚህም ስኬቶች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል።,spk_e589416995e3,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cca5f9875904,test,በዘርፉ መሰረታዊ እውቀት ኖሯቸው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_e589416995e3,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-14.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1c1381f6ef8,test,በክልሉ የሚከበሩ የብሄረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላት አብሮነትን ከማጠናከር ባለፈ ለቱሪዝም ኢንደስትሪው ጉልህ ሚና ማበርከታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_e589416995e3,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0bfafa7feaf,test,በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት መቻል ከድሬዳዋ ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_e589416995e3,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f85d66752e7e,test,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን 12 ጨዋታዎችን አከናውኖ ስድስት ጊዜ ሲሸነፍ በተመሳሳይ በስድስቱ አቻ ወጥቷል። በአምስት ነጥብ የመጨረሻውን 20ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_e589416995e3,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_466ca798bbe8,test,የደቡብ ደቡብ ትብብር ምክትል ዋና ፀሐፊ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም በበኩላቸው፤ ዘላቂ ልማት የሚለካው በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ብቻ ሳይሆን በእውቀትና በእሴት መጎልበት እንዲሁም በማህበረሰብ ለውጥ ጭምር መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_e589416995e3,am,15.905,15.905,0.0,15.905,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fc37192b9d3,test,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ማንችስተር ሲቲ በ 43 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_e589416995e3,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f86e1d0ae978,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራር አባላት ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማህበር ጋር በመሆን የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ከሴት አካል ጉዳተኞች ጋር አክብረዋል።,spk_687855f16e54,am,14.334,12.863,0.348,14.334,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f58cd81adeb,test,በዛሬው ዕለት የተደረገው የበዓል ምገባም ደስታን እንደፈጠረላቸው እና ይህንን ላደረጉ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_687855f16e54,am,8.813,7.828,0.328,8.813,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c270ee0f26f5,test,ማህበሩ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ የሴት አካል ጉዳተኞች ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሠራ እንደሚገኝም ጠቅሰዋል።,spk_687855f16e54,am,11.094,10.162,0.62,11.094,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_093f8661d141,test,በመዲናዋ የተገነቡ የተሽከርካሪ፣ የብስክሌት፣ የእግረኛ ፣ የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ተርሚናሎች፣  ፓርኪንጎች፣ የመንገድ ላይ መብራት እና መተላለፊያ ምልክቶች የትራፊክ እንቅስቃሴውን በማሳለጥ  ላይ ናቸው ፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,16.613,13.008,0.63,16.613,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_8b3aaaf906b7,test,በከተማው የሚገነቡ ህንጻዎች የመኪና ማቆሚያ አገልግሎትን ታሳቢ በማድረግ ለደንበኞቻቸው ምቹ መኪና ማቆሚያ ማመቻቸት እንደሚጠበቅባቸው የገለጹት ደግሞ አቶ ነጋ አስፋው ናቸው ፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,13.414,11.305,1.312,13.414,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a711f78f88a,test,የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት ወይዘሮ ዝናሽ ድሪባ እና ወይዘሮ ሰርካለም አዲሱ የህንጻ ስር መኪና ማቆሚያዎቹ ለመኪናቸው ደህንነትና የመንገድ ላይ ትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,13.854,11.798,0.862,13.854,-27.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_9f4b4c153a69,test,በከተማዋ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የከተማ አስተዳደሩ ዘርፈ ብዙ የመሰረተ ልማት ግንባታ በማከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን የኮሪደር ልማቱን መሰረት ያደረጉ ሰፋፊ መሰረተ ልማቶችን በመገንባት  አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,14.194,12.763,0.982,14.194,-26.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_87ff0af28d8b,test,ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥና ልማትን ለማጠናከር የወጣቶች ተሳትፎ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,7.934,6.205,0.978,7.934,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a3866544712,test,የሴንቼሪ አዲስ ሪል ስቴት ስራ አስኪያጅ አቶ ፈለቀ ሹሜ በበኩላቸው ፤ሪል ስቴቱ በሚገነባቸው ፕሮጀክቶቹ ከሶስት እስከ ስድስት የምድር ውስጥ ወለል ለመኪና ማቆሚያ በመገንባት አገልግሎት  እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,14.754,13.026,0.931,14.754,-28.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a14df97273f,test,ከዚህ ባለፈ በመዲናዋ የሚገነቡ ህንጻዎች የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት እንዲሰጡ በከተማ አስተዳደሩ የግንባታ ፈቃድ የሚሰጣቸው ሲሆን ይህም የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ አይነተኛ ሚና ይጫወታል።,spk_2dc40fe1d381,am,14.733,12.015,0.943,14.733,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_57c84cb16198,test,የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ኤልያስ ዘርጋ ባለስልጣኑ በከተማዋ ሰላማዊና ደህንነቱ የተጠበቀ የትራፊክ እንቅስቃሴ እንዲኖር በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,12.174,10.511,0.962,12.174,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_621e22dc24b3,test,በኢንስቲትዩቱ የተሰሩት የጥናትና ምርምር ስራዎች ለጋራ ትርክት ግንባታ ሂደት ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ በመሆናቸው ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,11.614,9.995,0.808,11.614,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5090f0efbe07,test,በሐረሪ ክልል አዳዲስ የተገነቡ ትምህርት ቤቶች እና ማስፋፊያና ጥገና የተደረገላቸው ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች ተመርቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።,spk_2dc40fe1d381,am,13.813,9.799,1.21,13.813,-28.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_ab618c635b35,test,ሃላፊዎቹ እንደገለጹት የመኪና ማቆሚያዎቹ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚመጡ ደንበኞች መኪናቸውን ለማቆም እንዳይቸገሩና ስጋት እንዳይገባቸው አድርገዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,12.573,10.67,1.479,12.573,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_b82953fec034,test,ከኢትዮጵያ ህዝብ አብዛኛው በወጣቶች የዕድሜ ክልል ላይ የሚገኝ ነው፤ ይህ የህብረተሰብ ክፍል ለሀገር ልማትና ሰላምን ለማጽናት ጉልህ አስተዋጽኦ አለው።,spk_2dc40fe1d381,am,10.614,8.784,0.861,10.614,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_00dac2b9d261,test,የነጻ ሕክምናው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል አቶ ተሾመ እሸቴ በሰጡት አስተያየት ለዓመታት የዓይን ብርሃናቸውን በማጣታቸው ተቸግረው ቆይተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,8.694,8.115,0.579,8.694,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_873df0a8c20e,test,ረቂቅ ፖሊሲው በተለይም አካል ጉዳተኞች በየወቅቱ ሲያቀርቡት የነበረውን የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎች ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.414,8.071,0.538,9.414,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2896e986ac86,test,በተያዘው አዲስ ዓመትም በሀገሪቱ የተሻሻሉ የወንጀልና የፍታብሔር ህጎች በቴክኖሎጂ እንዲደገፉ የማድረግ ስራም እንደዚሁ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑን አንስተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,10.813,9.456,0.321,10.813,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27aafe4048c4,test,በ2017 ዓ.ም አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጠ።,spk_aa3b57c89431,am,7.973,7.253,0.721,7.973,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f155e57e1bc2,test,ህብረተሰቡ ራሱንና ቤተሰቡን ካልታሰበ ድንገተኛ ወጪ ለመጠበቅ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል መሆን እንዳለበትም ነው ያስገነዘቡት፡፡,spk_aa3b57c89431,am,8.293,7.445,0.848,8.293,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1145d7f57b2d,test,በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ደግሞ ወጪውን ከተማ አስተዳደሩ እንደሚሸፍን ጠቁመዋል።,spk_aa3b57c89431,am,7.013,6.286,0.727,7.013,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9786735601bb,test,በጤና ጣቢያና በሆስፒታሎች ከ2 ነጥብ 83 ሚሊዮን በላይ አባላትና ቤተሰቦቻቸው ከቀላል እስከ ከፍተኛ የህክምና አገልግሎቶችን ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,10.854,9.393,0.62,10.854,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd19f8e463e7,test,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹን መርቀው ስራ ያስጀመሩት የጨፌ ኦሮሚያ ምክትል አፈ-ጉባዔ ኤልያስ ዑመታ እንዳሉት የኦሮሚያ ልማት ማህበር በክልሉ በተለያዩ ዞኖች በሚያከናውነው የልማት ስራ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው።,spk_aa3b57c89431,am,15.293,13.445,0.665,15.293,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3190065d4f5b,test,የህዳሴ ግድቡ ግንባታ መጠናቀቅ ለኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት መልስ የሚሰጥና ወደ ከፍታዋ የሚመልስ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የሚከፍት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.893,8.672,0.67,9.893,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9643c5bd8a32,test,የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አንድነትና አብሮነት ያረፈበት የጋራ አሻራ መሆኑንም ነው የገለፁት።,spk_aa3b57c89431,am,7.494,7.168,0.0,7.494,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a3b07dff3f8,test,ግድቡ አጋጥመውት የነበሩ ችግሮችን በጠንካራ አመራርና በህዝቦች የተባበረ ክንድ ማጠናቀቅ የትውልዱ ትልቅ ታሪክ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,8.334,7.52,0.36,8.334,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7519e270418d,test,ሪጅኑ በተያዘው የበጀት ዓመት የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካትና አገልግሎቱን ለማስፋት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።,spk_aa3b57c89431,am,11.454,9.288,0.57,11.454,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_843280a8f397,test,መክፈል የሚችሉ የህብረተሰብ ክፍሎች አቅማቸውን ባገናዘበ ዓመታዊ መዋጮ በመክፈል የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አባል እንደሚሆኑ ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.774,8.556,0.564,9.774,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24def0c7adc7,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ2018 የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_aa3b57c89431,am,7.814,6.714,0.321,7.814,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d544996ea7d,test,በአፋር ክልል ለሚከሰቱ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ መሆኑን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_aa3b57c89431,am,9.653,7.967,1.053,9.653,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_291f6db15434,test,ከዚህ ውስጥም የዜጎች ዋስትንና ለማረጋገጥ የፍትሕ ስርዓቱን ለማዘመን የጀመራቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል  ነው ያሉት።,spk_aa3b57c89431,am,7.373,6.561,0.496,7.373,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfcee0e34699,test,የአፋር ክልል የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ምክትል ኮሚሸነር አቶ አካደር ኢብራሂም እንዳሉት፤ በክልሉ ለሚከሰቱ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅሞች ተፈጥረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.854,11.214,0.564,12.854,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34b0cde49d9d,test,የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ ለመንግስት ብቻ የሚተው አይደለም የሚሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ የሚወጡ ሕጎችና ደንቦች ተግባራዊና ስኬታማ ለማድረግ የሁሉም አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ነው ያሉት።,spk_aa3b57c89431,am,11.334,10.551,0.422,11.334,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_790d3d896463,test,አደጋ ሲከሰት በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት ከሚያስችሉ ዝግጅቶች መካከል አንዱ የእርሻ ስራን ማስፋፋት እንደሆነ ጠቅሰው፤ በዚህም 1 ሺ 802 ሄክታር መሬት በተለያየ ዘር ተሸፍኖ እየለማ እንደሚገኝ ገልፀዋል።,spk_aa3b57c89431,am,14.653,13.187,0.662,14.653,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_298dfd0fd7ea,test,አዲሱ ዓመት ሰላም የሚጸናበት እና የተጀመሩ የልማት ሥራዎች በስኬት የሚጠናቀቁበት እንደሚሆን የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ገለጹ፡፡,spk_aa3b57c89431,am,9.334,8.47,0.449,9.334,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4309f32b04d7,test,የመማር ማስተማር ሥርዓቱን ምቹ የማድረግና የትምህርት ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ በስፋት ሲሠራ መቆየቱን ገልጸው፤ በዚህም የተማሪዎች ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እና እያደገ መምጣቱን አመልክተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.094,11.155,0.331,12.094,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d004241e48c2,test,በዚህም ባለፈው ዓመት በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መመዝገቡን በማንሳት፥ በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.934,11.492,0.597,12.934,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1716dd91ad2b,test,6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።,spk_aa3b57c89431,am,7.534,6.779,0.419,7.534,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ade902d4631,test,የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) በወቅቱ ህዳሴ ግድብ የተለያዩ ውጣ ውረዶችን አልፎ ለፍፃሜ መድረሱ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኩራትና ደስታ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.854,12.016,0.0,12.854,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e54950902f0a,test,የኦሮሚያ ልማት ማህበር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት እንዲበቃ አደረገ።,spk_aa3b57c89431,am,9.813,8.584,0.553,9.813,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b231c6773d0,test,በዚህም የ108 ኪሎ ሜትር መካከለኛና ዝቅተኛ ኃይል ተሸካሚ መስመር ዝርጋታ፣ የ119 ትራንስፎርመሮች ተከላና የ55 ኪሎ ሜትር የእንጨት ምሰሶዎች በኮንክሪት የመተካት ሰራዎች መከናወናቸውን አስረድተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,16.773,13.962,1.199,16.773,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac70fcc4eb86,test,አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የኃይማኖት ተቋማት እየተወጡ ያለውን ሚና ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀኃፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ።,spk_f428158225f1,am,13.414,12.584,0.0,13.414,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1e523caf2278,test,መልካም አዲስ ዓመት፤ መልካም የሥራ ዓመት ይሁንልን።,spk_f428158225f1,am,3.253,3.253,0.0,3.253,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_58e40acb5d09,test,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ የሚካሄድ ሲሆን ኢትዮጵያም ዝግጅቷን አጠናቃ እንግዶችን እየተቀበለች ትገኛለች።,spk_f428158225f1,am,10.454,9.953,0.5,10.454,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_0de7ae876fca,test,የአርባ ምንጭ ከተማ ከንቲባ ተወካይና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ መስከረም ዛፉ ፤በከተማዋ የሚካሄደው 5ኛው ሀገር አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተሳካ እንዲሆን ከህዝብ ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_f428158225f1,am,11.653,11.034,0.317,11.653,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_59f1fc1e9d84,test,በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ላይ ለመሣተፍ የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና እንግዶች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ያገኛሉ።,spk_f428158225f1,am,8.213,7.651,0.562,8.213,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f1f26e46b63e,test,የአርባ ምንጭ ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ፃራ በበኩላቸው ሰላም ለሁሉም መሠረት በመሆኑ በአካባቢው ያለው የሰላም ፀጋ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_9f306817f688,test,"""ያለ ሰላም መኖር አንችልም ሰላም ለሰው ልጆች የመጀመሪያውና ተቀዳሚ የህልውና አጀንዳ ነው"" ሲሉም ተናግረዋል።",spk_f428158225f1,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a197271cf49,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፡-,spk_f428158225f1,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_acb4722d2214,test,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በእጅጉ ያግዛል ነው ያሉት።,spk_f428158225f1,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_6d408f426d31,test,የምግብ ስርዓት ጉባኤው በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም በጣልያን ሮም የተካሄደው የመጀመሪያ የተመድ የምግብ ስርዓት ጉባኤ ላይ የተገቡ ቃሎች ትግበራ ሂደትን መነሻ በማድረግ የሚካሄድ ነው።,spk_f428158225f1,am,10.414,10.109,0.0,10.414,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_a09c9387a1cc,test,የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ህብረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ መክሯል።,spk_f428158225f1,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_601595fc8c7d,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትልና የሰላም እሴት ግንባታና ብዝሃነት አያያዝ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በቀለ ሎኮርማ በበኩላቸው ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የተቀናጀ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_f428158225f1,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_67aa5d7429a5,test,ከዛሬ ነገ ይበልጣል። ያልተነካ ብዙ ሀብት አለው። እኛም ከትናንት የተማርነው ብዙ ልምድ አለን። ያካበትነው ብዙ ወረት አለን። ነገ ከትናንት የበለጡ ታላላቅ ዕቅዶች ከፊታችን አሉ። እነዚህ ዕቅዶች ሲፈፀሙ የትናንትናዋን ኢትዮጵያ ከነገዋ ኢትዮጵያ የሚለዩ ናቸው። የኢትዮጵያን ማንሠራራት መሠረት አስይዘው ብልጽግናችንን ይበልጥ የሚያረጋግጡ ናቸው።,spk_f428158225f1,am,23.453,21.539,0.489,23.453,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2d077c660836,test,በዚህም ባለፈው በጀት አመት ለ68 ሺህ መምህራን ስልጠናው እንደተሰጠ አስታውሰው፤ በዘንድሮው በጀት አመት ለ80 ሺህ መምህራን በቀጣይ ስልጠና እንደሚወስዱ ጠቅሰዋል።,spk_f428158225f1,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_1a228c331eb9,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትምህርት ጋር በተያያዘ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ቅድመ መደበኛ ላይ ትኩረት ተደርጎ  እየተሰራ ይገኛል።,spk_f428158225f1,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed7464941537,test,በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,7.534,7.133,0.401,7.534,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8bd5c13ee848,test,በተያዘው ዓመት 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ህፃናት የቅድመ መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_f428158225f1,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_4fec7b276ef9,test,ሀገር አቀፍ ኹነቱ የሃይማኖት ተቋማቱ ለሰላም፣ ለልማት እና ለአንድነት እንዲሁም ለሰላም እሴቶች መፅናት እያደረጉት ያለው ተግባር እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_7e8dc43b5b55,test,አሁን ላይ የቤታቸው ግንባታ በመጀመሩ ከችግራቸው እንደሚላቀቁ ጠቁመው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,7.4,5.835,0.767,7.4,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f264e2445d5,test,የብልጽግና ትርክት እያንዳንዱን ዜጋ፣ ቤተሰብ እና መንደር ካልነካ የተሟላ ሊሆን አይችልም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_4adfd3b8288f,am,8.54,7.608,0.431,8.54,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2718d76a899d,test,ስለዚህ አብዛኛው የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አሁንም ገጠር ውስጥ ስለሚኖር፤ ገጠሩን መቀየር ያስፈልጋል ሲሉ በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,5.96,5.076,0.427,5.96,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_852cba674b94,test,በከተማው የአረጋውያንና አቅመ ደካሞች ችግር ለማቃለል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማርያም ናቸው።,spk_4adfd3b8288f,am,9.6,8.514,0.493,9.6,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b255a370ab01,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በባሕርዳር ፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ የተቋቋመውን ሁለንተናዊ የለውጥ መሪነት ስርዓተ ፆታ እኩልነት የስልጠና ማዕከልንም ጎብኝተዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,15.16,13.444,0.437,15.16,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_438584126681,test,በተያዘው ዓመትም በክልሉ 4 ሚሊዮን ህዝብ በጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,9.0,6.784,0.667,9.0,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9ed1df2ae99,test,የአቅመ ደካሞችን ችግር ለማቃለል የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,3.9,3.389,0.511,3.9,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_72c5bef9725c,test,ርዕሰ መስተዳድሩ በጎነትን ባህል በማድረግ የአቅመ ደካሞችን ችግር ለማቃለል የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመው ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመላክተዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,8.92,7.418,0.426,8.92,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c488702e739e,test,በአፍሪካ ህብረት የቻይና ሚሲዮን ምክትል ኃላፊ ዣንግ ዌይ በበኩላቸው፤ ትርጉም የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከርና ውይይትን ለማጎልበት የሚረዳ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.094,8.353,0.383,9.094,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dda7c56de8fa,test,የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉ ደብተርና የተማሪዎች ቦርሳን ጨምሮ የተለያዩ የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ጠቅሰው ሁሉም በዚህ ረገድ ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.774,9.067,0.349,9.774,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ba028859c44,test,አቅመ ደካማ ከመሆናቸው ባለፈ ጧሪ ደጋፊ እንደሌላቸው የገለጹት ነዋሪዋ፣ በተያዘው ክረምት ወራት በጎ ፈቃደኞች መኖሪያ ቤታቸውን በማደሳቸው ምስጋና አቅርበዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.094,8.925,0.439,10.094,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1ac3c165864,test,በፎረሙ መክፈቻ ላይ የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ታዬ እንደገለፁት በደም እጦት የሚያልፈውን የዜጎችን ህይወት ለመታደግ በደም አሰባሰብ ሂደት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.454,10.306,0.411,11.454,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a39672134e6d,test,በየአካባቢው የሚከሰቱ ግጭቶችና አለመግባባቶች አካል ጉዳተኞችን ለከፋ ጉዳት የሚዳርጉ በመሆናቸው ችግሮቹን በምክክር በመፍታት ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.174,11.485,0.381,12.174,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38e21ae635e,test,ኢትዮጵያ የደረሰችበትን እድገት የሚያሳዩ እና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች እየተገነቡ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ አስታወቁ።,spk_e7c345e63c8b,am,8.694,8.329,0.365,8.694,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c78d8754c1f3,test,የአዲስ አበባ የህብረተሰብ ተሳትፎና የበጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር ይመር ከበደ በበኩላቸው ሆስፒታሉ ለሚሰጠው የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ኮሚሽኑ አስፈላጊውን ትብብር ያደርጋል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.133,12.125,0.378,13.133,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0bc0f6061d0,test,በኦሮሚያ ክልል እየተከናወነ ያለው ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመታገዙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ማስቻሉን የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.094,10.965,0.354,12.094,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c9ec463a4cc,test,"አገልግሎቱ ""በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማህበረሰብ"" በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የጤና ምክር፣ ምርመራና ህክምና የሚሰጥበት ነው።",spk_e7c345e63c8b,am,8.534,8.169,0.365,8.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130c30f55faf,test,ሲኒማ እና ቴአትር ቤቶቹ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ለመስራት መነሳሳትን የሚፈጥሩ መሆናቸውን የተናገረው የቴአትርና የፊልም ባለሙያው ተስፉ ብርሃኔ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.213,7.753,0.461,8.213,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_634ffd1c5245,test,በ2ኛው ምእራፍ የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት 12 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ልማት እየተከናወነ ሲሆን የአስፋልት መንገድ፣ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና ሌሎችም የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.973,11.971,0.369,12.973,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5e40b4dad3b,test,ብቃት ያላቸውና በአስተዋጿቸው ተቋሙን የሚያሻግሩ መሪዎችን በመምረጥ ጠንካራ ተቋም የመገንባት ሂደት ውስጥ የበኩሉን እንዲወጣም አስገንዝበዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.133,8.527,0.491,10.133,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f0392c2b5d,test,እስካሁን በተደረገው ጥረትም ከ71 ሺህ በላይ ሴቶችን በማደራጀት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነታቸውን እንዲያረጋግጡ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.213,9.722,0.492,10.213,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c25993e7f0a,test,በበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ተሳታፊ የሆኑት ዶክተር የትናየት በቀለ እና ዶክተር ነብዩ ዛራ፥ ከፍለው መታከም ለማይችሉ የማህበረሰብ ክፍሎች በሚሰጠው ነፃ የህክምና አገልግሎት በመሳተፋቸው የህሊና እርካታ እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.573,13.199,0.374,13.573,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_897ebe3043d8,test,ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ላይ እንዳሉት ሀገር በእውቀትና በጥበብ እንድትገነባ መምህራን ለሕዝብና ለሀገር ያላቸውን ውግንና ማላቅ ይገባቸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.694,8.3,0.441,11.694,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d471d74cea0,test,የምስራቅ ጎጃም ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሃላፊ አቶ ቢሻው ሞላ በበኩላቸው በተያዘው ክረምት ከ922 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት የተለያዩ የልማት ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,13.813,11.952,0.451,13.813,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_921090b1b935,test,የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎቱ በህክምና ወጪ ምክንያት ሳይታከሙ በየቤቱ ላሉ ሰዎች ትልቅ እፎይታ የፈጠረ መሆኑን የገለጹት ደግሞ አቶ ግርማ አለማየሁ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,10.373,9.258,0.387,10.373,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a253fffbdeb,test,የከፍተኛ 23 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ሳሙኤል አሊ በበኩላቸው ደም በመለገስ ህይወት በማዳን ስራ በንቃት እየተሳተፉ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.934,8.686,0.378,9.934,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a94c50137d,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት የፍትህ ሥርዓትን በሚመለከት ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት የፍትህ ሥርዓቱን ለማዘመንና ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.493,11.036,0.457,11.493,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_331845231b1e,test,"""በመደራጀታችን በተለያዩ የስራ ዘርፎች በመሰማራት ተጠቃሚ ከመሆናችን ባሻገር የከተማችንን ሰላም እንድንጠብቅ አግዞናል"" ያሉት ደግሞ የደሴ ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ ፋዒዛ ካሳው ናቸው።",spk_e7c345e63c8b,am,11.373,10.994,0.38,11.373,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6fea250d79d,test,የምክክር ሂደቱ ተቀራርቦ መስራትን የሚያጎለብትና ማህበራዊ እሴቶችን የሚያጠናክር በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ሊሳተፍበት ይገባል ያሉት ደግሞ ሌላዋ ተሳታፊ ወይዘሮ ከልቱም ባበክር ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.573,10.805,0.402,11.573,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c33c13111374,test,በእነዚህ በዓላት ላይ ሴት ልጆች ከእድሜ እኩያቸው ጋር ተቧድነው የሚጨፍሩበትና እሴታቸውን ለሌላው የሚያሳዩበት እንዲሁም ለሴቶች ነጻነት፣ እኩልነትና ፍትሃዊነት መገለጫ ናቸው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.373,9.913,0.46,10.373,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d2bc5a53945,test,የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር የተማሪዎችን የመማር ምጣኔ በመጨመር በተቃራኒው መጠነ ማቋረጥን በመቀነስ ጉልህ ፋይዳ አለው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.053,7.32,0.368,8.053,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4722f6f549e3,test,"""የሴቶች፣ የወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ለሁለት ቀናት የተካሄደው የውይይት መድረክ ተጠናቋል።",spk_e7c345e63c8b,am,12.334,11.523,0.444,12.334,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d9b369d8ad0d,test,የተባበሩት መንግስታት ከአካባቢው ባለስልጣናት በደረሰው ሪፖርት አዮድ እና ካናል ከተሰኙ ስፍራዎች 70 ሺህ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,8.053,7.674,0.379,8.053,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b010c2d1ebc,test,የቢሮ ኃላፊዋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት፣ በክልሉ የመስራት አቅም ያላቸውን ከ6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን በማደራጀት ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,9.733,9.374,0.36,9.733,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be7ae1b0cf25,test,ስብዕና በመገንባት ወጣቶች አብሮነትን እና ህብረብሄራዊነትን እንዲያጠናክሩ ማድረግ እንደሚገባ ተናግሯል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.093,5.745,0.348,6.093,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e3fdeb12f16,test,የምርምር ሥራዎች የሕዝቡን ህይወት በሚያሻሽሉ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚና ሌሎች መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,8.373,7.367,0.628,8.373,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35dd279c0d92,test,የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬ፥ አገልግሎቱ የጤና ባለሙያዎች በጎነትን በተግባር የሚያሳዩበት ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.334,7.566,0.42,8.334,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbf2ef8c8de8,test,የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ጌታቸው በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የበርካታ ተቋማት መገኛ የፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መስራች መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,11.094,9.711,0.356,11.094,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65d2be7cd2fe,test,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው ማጎ ብሔራዊ ፓርክ፤ ከ20 በላይ ቀበሌዎች ያዋስኑታል።,spk_e7c345e63c8b,am,5.734,4.989,0.378,5.734,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68d7be123932,test,መንግስት ከፍለው መታከም ለማይችሉ ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረጉ የሚበረታታና ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.654,7.299,0.354,7.654,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f1492ef266,test,የአካባቢውን ሰላም ለማረጋገጥም መንግስት ያቀረበው የሰላም አማራጭ እንዲሳካ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙም አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.053,6.693,0.361,7.053,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfca3d176a10,test,የዘንድሮ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ከተጀመረበት ሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ በበጎ ፈቃደኞች ተሳትፎ ከ33 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.254,10.442,0.361,11.254,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8398a914fc88,test,የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ከውበት ባሻገር የወጣቶችን የስፖርት ማዘውተሪያ ችግር የፈታ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ።,spk_e7c345e63c8b,am,7.454,6.964,0.489,7.454,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d34039f8217,test,በመዲናዋ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 15 ሺህ 960 ፕሮጀክቶች በመንግሥትና በህብረተሰብ ተሳትፎ ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_e7c345e63c8b,am,13.174,12.806,0.367,13.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3889354c029c,test,የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የሥርዓተ- ጾታ እኩልነትን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ መመልከት እንደሚገባ ተገንዝቦ  የሥርዓተ -ጾታ ኦዲት ሰነድ ማዘጋጀቱን አስታውቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.534,8.761,0.416,9.534,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf569b9b5e8,test,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶችም የሀገራዊ ዕቅድ አካል የሆኑና ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ተቃኝቶ የተዘጋጀ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውጤቶች መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_8aa022517f75,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-24.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_407c9b1a3246,test,በተለይ ወጣቱ የነገ አገር ተረካቢ በመሆኑ አሁን በሀገሪቱ እየታየ ያለውን ልማት ለማስቀጠል የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ አለበት ሲል ገልጿል።,spk_8aa022517f75,am,9.854,8.849,0.0,9.854,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f4d48e9f79d1,test,ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ በዚሁ ወቅት፣ ኢሬቻ ኢትዮጵያ ካሏት ድንቅ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው ብለዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-20.4,male,18-24,other,16000,4,0 clip_dd52ee185ae7,test,የዛሬ የውይይት መድረክ ዓላማም ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተወጣጡ ወጣቶች፣ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ለቀጣይ የኮሚሽኑ ሥራ ምክረ ሀሳብ እንዲሰጡና ምክክር ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ሚናቸውን እንዲወጡ ማስቻል ነው ብለዋል።,spk_8aa022517f75,am,15.653,14.192,0.0,15.653,-22.8,male,18-24,other,16000,5,0 clip_aa486899c1a8,test,ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክ ከክልሉ የተወጣጡ ወጣቶች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች እየተሳተፉ ሲሆን የሀገራዊ ምክክር ምንነትና የእነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች ሚናን የሚያሳይ ሰነድም ለውይይት ቀርቧል።,spk_8aa022517f75,am,13.934,12.327,0.0,13.934,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3354f30d55be,test,የኢትዮጵያን ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አማራጭ የሀገሪቱን የልማት ትልሞች የሚያሳካ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_8aa022517f75,am,6.213,5.304,0.0,6.213,-33.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6133cbe995de,test,የኢትዮጵያን ልማትና ማንሰራራት በጥበብ ሥራዎች በማጉላት ሙያዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር ተሳታፊዎች ገለፁ።,spk_8aa022517f75,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7d7fb44a80f6,test,የሁለገቡ የጥበብ ሰው አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።,spk_8aa022517f75,am,10.334,9.617,0.0,10.334,-23.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_dd01c67c7a11,test,ስለ ኮሚሽኑና የምክክሩ ሂደት ህዝቡ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖረው በማድረግ ረገድ ላበረከቱት የላቀ አስተዋጾም በኮሚሽኑ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,10.454,9.95,0.503,10.454,-26.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0ad039e5e614,test,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ ያደረጋቸውን 10 ጨዋታዎች አሸንፏል። 28 ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ ሲያስቆጥር አምስት ግቦችን ተቆጥሮበታል። ቡድኑ በ30 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_8aa022517f75,am,11.414,10.705,0.35,11.414,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d39b7d3e4bc7,test,ሴቶች በሂደቱ ኮሚሽኑን እያገዙ አጀንዳቸውን በማስመዝገብና በበጎ ፈቃደኝነት በመሳተፍ ለምክክሩ ሰኬታማነት እያገዙ ይገኛል ብለዋል።,spk_8aa022517f75,am,9.133,8.443,0.0,9.133,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_497a7f274a7f,test,ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ በማገልገል ላበረከተው ጉልህ አስተዋጽኦ በሐምሌ 13/2015 ዓ.ም አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበርክቶለታል።,spk_8aa022517f75,am,16.613,15.88,0.304,16.613,-28.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_38b31234ea50,test,የግብርናም ሆነ የገጠር ትራንስፎርሜሽን ግቦችን ማሳካት የሚቻለው ለሕብረተሰቡ የተቀላጠፈ አገልግሎት በመስጠት መልካም አስተዳደር ማስፈን ሲቻል እንደሆነ  መገንዘብ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_8aa022517f75,am,13.133,12.757,0.0,13.133,-26.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_725996248675,test,በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም በበጎ ፈቃድ ስራዎች ከ16 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_8aa022517f75,am,13.493,12.692,0.0,13.493,-30.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_81856b835751,test,በከተማው በሚገኙ የጤና ተቋማት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ950 ሺህ ለሚበልጥ ሕዝብ  የሕክምና አገልግሎት መስጠታቸውን ከጤና መምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_fe2763be3c83,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-18.1,female,,,16000,3,0 clip_814aa49ce2d0,test,"የጤና ሚኒስቴር የመድሀኒት አቅርቦት እና የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳለጥ ""ጤንነቴ"" የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ አስመርቋል።",spk_fe2763be3c83,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-16.8,female,,,16000,3,0 clip_c9f083e5a54c,test,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ ትንሳኤ ገላና፤ ስትራቴጂው ያለፉባቸውን የትምህርት እርከኖች ዕውቀት እያሻሻለላቸው መሆኑን ተናግራለች።,spk_fe2763be3c83,am,12.694,12.263,0.0,12.694,-25.5,female,,,16000,4,0 clip_e0c6ba42cde9,test,ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከበረውና የአብሮነት መገለጫ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ አባገዳ ወልደ አብ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-19.9,female,,,16000,3,0 clip_989b05c1b1c0,test,• በጡት ላይ የሚከሰት እብጠት፣ ደም የቀላቀለ ፈሳሽ ከጡት መውጣት፣ የጡት ቆዳ ወደ ውስጥ መሰርጎድ፣ የጡት ጫፍ ወደ ውስጥ መግባት፣ የጡት ቆዳ መልክ መቀየር እንዲሁም መሸብሸብ፣ የጡት መጠን እኩል አለመሆን፣ የንፍፊት እብጠት የመሳሰሉት ከጡት ካንሰር ምልክቶች መካከል መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_fe2763be3c83,am,18.253,18.253,0.0,18.253,-20.4,female,,,16000,3,0 clip_c6b37dbd3cb9,test,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማህበረሰቡን ባህል፣ ቋንቋ እና የኪነጥበብ እሴቶችን በማልማት ለቱሪዝም ልማት ለማዋል እያደረጉ ያሉት ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመለከተ።,spk_fe2763be3c83,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-19.4,female,,,16000,3,0 clip_74d6a1e388e9,test,በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጭምር የሚሳተፉበት የቤት ግንባታና እድሳት ተግባር እየተከናወነ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-21.0,female,,,16000,3,0 clip_646e76c332fe,test,የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ እና የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተናገሩ።,spk_fe2763be3c83,am,8.694,8.37,0.0,8.694,-18.8,female,,,16000,3,0 clip_d4b86f91737f,test,የክልሉ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ካሰች ኤልያስ፤ በክልሉ ከ4 ነጥብ 5 ሚልዮን በላይ ወጣቶች የተሳተፉበት የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማከናወን ከ8 ነጥብ 3 ሚልዮን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,14.534,14.534,0.0,14.534,-17.3,female,,,16000,3,0 clip_4943e6403cf9,test,በብዝሃ ኢኮኖሚ ምርታማነትን በማሳደግ በንጥረ ነገር የበለፀጉ ምግቦችን ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ለማድረግ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን አንስተዋል፡፡,spk_fe2763be3c83,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-18.1,female,,,16000,3,0 clip_b8f519a89d81,test,ያለፈው ዓመት ፈጣሪ ከጎናችን፣ ስኬት በደጃችን መሆኑን ያየንበት ዓመት ነበር፡፡ በግብርና፣ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በአምራችነት እና በአይሲቲ ዘርፎች ያስመዘገብናቸው ውጤቶች ይሄንን ይመሰክራሉ፡፡ ኢትዮጵያን ያህል ሀገር፣ ኢትዮጵያውያንን ያህል ሕዝብ ይዘን በትጋት ከሠራን፣ ከዚህ በላይ ድል ልናሳካ እንደምንችል ምስክራችን የሕዳሴ ግድብ ነው፡፡,spk_fe2763be3c83,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-17.9,female,,,16000,3,0 clip_8faa6ee0eab7,test,ኢትዮጵያም በሁሉም መስክ የማንሰራራት ጉዞዋን የሚያበስሩ ተጨባጭ ስኬቶችን ማስመዝገብ እንደቻለች አስታውቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-20.3,female,,,16000,3,0 clip_d7e243ada15e,test,ወጣት እስማኤል አህመድ  በበኩሉ ከተለያየ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በመምጣት ተሰባስበን የመውሊድ በዓል ማክበራችን አንድነታችንን ለማጠናከርና ለመተዋወቅ እድል ፈጥሮልናል ብሏል።,spk_fe2763be3c83,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-20.3,female,,,16000,3,0 clip_ec4ffe66db7c,test,የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ከመደበኛው ሀገራዊ ተልዕኮው በተጓዳኝ ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገለጸ።,spk_fe2763be3c83,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-16.6,female,,,16000,3,0 clip_33dfe8ec31e6,test,የጉባዔው ዓላማም የዳኞችን የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ ጥረትና የመሪነት ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑን አንስተው ፤ በጉባዔው የዳኝነት ሪፎርም፣ የክልሉ የ25 ዓመት አሻጋሪ የልማት ፋኖተ ካርታና የ5 ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ ላይም  ምክክር ተደርጓል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,19.413,19.413,0.0,19.413,-16.1,female,,,16000,3,0 clip_3bcef64c1929,test,በዚህም በወረዳው የጸጥታ ስጋት ተወግዶ፤ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ተፈጥሮ አስተማማኝ ሰላም መፍጠር ተችሏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.493,7.359,0.421,8.493,-15.3,female,,,16000,3,0 clip_97daccc4d7a6,test,በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርአያስላሴ፣ የፍትህ ሚኒስትር ዲኤታዎች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶችና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-14.7,female,,,16000,3,0 clip_01ebfbcc5439,test,በተለይም በባሌ ዞን ለጤና መድህን አገልግሎት ከአባላቱ የሚሰበሰበው ገንዘብ በአንድ ቋት የማሰባሰብ የአሰራር ሂደት ወደ ሌሎች ዞኖች እንዲሰፋ በማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-18.1,female,,,16000,3,0 clip_433d202e12f3,test,በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት በመሳተፍ ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የድርሻቸውን እንደሚወጡ በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-19.1,female,,,16000,3,0 clip_b0f76ff27557,test,የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ህጻናት ያለባቸውን የማንበብ እና የመረዳት ችግር እ.አ.አ በ2035 ለማስቀረት በልዩ ትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ።,spk_fe2763be3c83,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-16.1,female,,,16000,3,0 clip_1945e4fbc67d,test,ለተግባሩ ስኬትም የባለ ድርሻ  አካላት ተሳትፎ እንዲጠናከርም ጠይቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-19.0,female,,,16000,3,0 clip_e14e9c3619cd,test,አሁን ላይ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባመቻቸላቸው እድል ልክ እንደልጃቸው በመንከባከብ ለቁም ነገር ለማብቃት አንድ ተማሪ ዛሬ መረከባቸውን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.133,8.7,0.0,9.133,-16.2,female,,,16000,3,0 clip_945aa8325261,test,የቤቶቹን ግንባታ መጠናቀቅ ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር) በስፍራው በመገኘት ለነዋሪዎቹ አስረክበዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-17.4,female,,,16000,3,0 clip_301e1d30bdc7,test,ቢሮው በክልሉ በስርዓተ ፆታ እኩልነት አተገባበርና በታዩ ውስንነቶች ላይ ከኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርስቲና ከክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በአዳማ አካሄዷል።,spk_fe2763be3c83,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-17.2,female,,,16000,3,0 clip_f9601fd1a08c,test,በዚህም መሰረት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በመቀሌ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ የመሰረት ድንጋይ አኑረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-20.0,female,,,16000,3,0 clip_710bcbac1026,test,አገራት በሰው ልጅ ልማት ላይ የሚያፈሱት ካፒታል በመካከላቸው ለሚፈጠረው የኢኮኖሚ ልዩነት ምክንያት እንደሚሆን ነው የገለጹት፡፡,spk_fe2763be3c83,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-20.5,female,,,16000,3,0 clip_cfc5e39a1e2a,test,"""የትምህርት ጥራት ለሁለንተናዊ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ 2ኛው የትምህርት ጉባኤ በወራቤ ከተማ ተካሄዷል፡፡",spk_fe2763be3c83,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-19.5,female,,,16000,3,0 clip_be970ddd7815,test,ኢሬቻ የህዝቦች አንድነትና አብሮነት የሚገለፅበት ሀገራዊ እሴት መሆኑን በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ምክትል እና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ዓለምፀሐይ ሽፈራው ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-18.0,female,,,16000,3,0 clip_23adb5675bf5,test,የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ ጉዳይ ላይ ሰላምና ልማትን ማምጣት መሆኑን በአግባቡ የተገነዘብን በመሆኑ እስካሁን እያገዝነውና እየደገፍተው መጥተናል ያሉት ደግሞ ሌላኛው የሀገር ሽማግሌ አቶ አዳሙ ኪሮ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,14.694,14.389,0.305,14.694,-19.1,female,,,16000,3,0 clip_c134b456e5d1,test,ሀገር የጋራ ነው ያሉት ዑስታዝ አቡበከር፤ የሀገርን መሰረትና መገለጫዎቿን የሚጻረሩ አካሄዶችን የማረም፣ ትውልድ የመቅረጽ፣ የማነጽና የመገሰጽ ኃላፊነት የሁላችንም ነው ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.5,female,,,16000,3,0 clip_21868afb7914,test,መንግስት የዜጎችን የትምህርት ተደራሽነት ለማረጋገጥና ለመማር ማስተማር ምቹ ምህዳር ለመፍጠር በትምህርት ፖሊሲ በርካታ ስራዎች እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.694,10.093,0.0,10.694,-19.8,female,,,16000,3,0 clip_3489fbaa7dc1,test,ባርሴሎና 15 ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ የክብረ ወሰኑ ባለቤት ነው። አትሌቲኮ ቢልባኦ ሶስት ጊዜ ዋንጫውን አንስቷል።,spk_fe2763be3c83,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-19.1,female,,,16000,3,0 clip_d2bd5046fd7a,test,ከዚህ በተጓዳኝም  የወባ  በሽታ ስርጭት በሚታይባቸው ስድስት ወረዳዎች እድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት  በመደበኛ ክትባት የመስጠት ተግባር መጀመሩን አስታውቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-17.4,female,,,16000,3,0 clip_db212e085320,test,ማዕከሉ በሁለት ዙር ስልጠና ያሳለፋቸው ሴቶች ስኬታማ ህይወት እየመሩ ነው ያሉት ከንቲባ አዳነች÷ በ3ኛ ዙር የተመረቁ ሴቶችም በሙያቸው የሚሰማሩበት ዕድል መመቻቸቱን ለተመራቂዎቹ አብስረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-20.1,female,,,16000,3,0 clip_b0889c1627ce,test,የዛሬው መድረክ ዓላማም የታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች ሕገወጥነትን በመከላከል ፈጣንና ውጤታማ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ እንዲሰጡ ለማስገንዘብ ጭምር እንደሆነ  ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-16.8,female,,,16000,3,0 clip_83099d23739b,test,በዚህ ወቅት  በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት የቋሚ ኮሚቴ አባል ወይዘሮ ገነት ቤተ እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጡትን የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እያደረጉት ያለው ጥረት መልካም ነው።,spk_fe2763be3c83,am,14.793,14.793,0.0,14.793,-18.5,female,,,16000,3,0 clip_6663d8f3762a,test,በምረቃው ወቅት አቶ ደስታ እንደገለጹት፥ በክልሉ የመገናኛ ብዙሀን መጠናከር የክልሉን ባህልና ዕሴቶች ለተቀረው ዓለም በተገቢው መንገድ ለማስተዋወቅ ፋይዳው የጎላ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-19.5,female,,,16000,3,0 clip_294425e662b1,test,በዚህ መሰረት ለመንግስት የልማት ሥራዎች ተደማሪ አቅም የሚፈጥር የሲቪል ሰርቪስ መሪዎችና ባለሙያዎችን ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ነው ያሉት።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.454,8.053,0.0,8.454,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3bfefdba5fd3,test,ስለሆነም የደም ዝውውር ሲቋረጥ ወይም ደም አንጎል ውስጥ ሲፈስ ደግሞ አንጎል የሚያስፈልገውን ኦክስጅን እንዲሁም ንጥረ ነገሮች ስለማያገኝ ሥራውን በአግባቡ ለማከናወን ይሳነዋል ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.733,12.733,0.0,12.733,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4c892982fcfd,test,ዓላማውም ፈቃደኛ ለሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ተማሪዎችን በመስጠት ልክ እንደልጆቻቸው በመንከባከብ፣ በመደገፍና ፍቅር በመስጠት ለስኬት እንዲበቁ ማድረግ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e69e50f79b81,test,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤  ኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻል የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን ቀርፃ ወደ ተግባር ገብታለች።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.454,15.454,0.0,15.454,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f7431e16e38e,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከቋሚ ኮሚቴው ለቀረበው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እንዳሉት በቋሚ ኮሚቴው የሚደረገው ክትትልና ድጋፍ ስራዎችን በጥልቀት ለመስራት አቅም የሚሆን ነው።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6f810ea7f5b5,test,በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ህይወት ማለፉንም ጠቅሰዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,3.733,3.733,0.0,3.733,-27.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e1ababd18516,test,በዚህ የክረምት ወቅትም ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ቤት የመገንባት፣ የማደስ፣ ድጋፍ እና ሌሎች ተግባራት በትኩረት እንደሚከናወኑም አንስተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-29.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_318b7656fb70,test,የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ በበኩሉ በኢትዮጵያ የካንሰር ህክምናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.813,8.413,0.0,8.813,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_660b214170c5,test,የተደረገው ድጋፍ ከ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ደብተር እና እስክሪብቶ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3df3c1c8aad9,test,አቶ ቸርነት አለማየሁ የተባሉ የመድረኩ ተሳታፊ፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚሳተፉ አካላትን በማስተባበር እና በማገዝ ረገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-29.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7aa07b4a8c23,test,በተጨማሪም ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ፣ ማዕድ የማጋራትና ሌሎች መርሃ ግብሮችም ተከናውነዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,7.053,6.74,0.0,7.053,-33.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0d95ac691c50,test,ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ታሪክ በመቀየር የራሷን ፍጆታ በመሸፈን ወደስንዴ ላኪነት መሸጋገሯን ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c4c4e655f7f4,test,የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አማካሪ አቶ መልካሙ ሽባባው እንዳሉት፤ በከተማው በበጋና በክረምት የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ማህበረሰቡን እያገዙ ነው።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5b722f2ac59f,test,ከዚህ ባለፈ ህብረተሰቡ አደጋን ቀድሞ መከላከል እንዲችል የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5d18828ed6e3,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ካሰች ኤልያስ ባለፉት ጊዜያት ህፃናትን ከጥቃት ለመከላከል እና ጥቃት አድራሾች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ ለማድረግ በተሰራው ስራ ውጤት መመዝገቡን አስታውቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_566113527db1,test,በመሆኑም መንግስትም የማህበረሰብ ጤና ስጋት የሆነውን ካንሰር ለመከላከልና ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ተገቢውን የካንሰር ምርምራና የጨረር ህክምና ለማስፋት ለሰው ሀብት ልማትና ቴክኖሎጂ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-31.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f5a269e01afb,test,፡ - የኦሮሚያ ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ በአምቦ ከተማ ድጋፍ ለሚሹ ከአንድ ሺህ ለሚበልጡ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ዛሬ አበርክቷል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_673d19da84c3,test,ስደተኞቹ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ከመላመድ ባለፈ በብዙ ማህበራዊ መስተጋብሮች ተሳስረውና የአገልግሎት ተጠቃሚ ሆነው እየኖሩ መሆናቸውንም አመልክተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-23.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_698a7afc3b85,test,በመሆኑም ከተማ አስተዳደሩ በዓሉን በድምቀት ለማክበር እቅዶችን አዘጋጅቶ ሲንቀሳቀስ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-25.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a1398b4e2fa1,test,አግማስ ኢትዮጵያ በደብረብርሃን ለተቸገሩ ወገኖች 6  ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.053,7.614,0.44,8.053,-31.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a35a2fde27c,test,ዕለቱን አስመልክቶ የውይይት መነሻ ሰነድ ያቀረቡት በብልጽግና ፓርቲ የአዳማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አሸናፊ አጀማ በበኩላቸው የለውጡ መንግሥት የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብት በእኩልነት ጽኑ መሠረት ላይ እንዲቆም ማድረጉን አስገንዝበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.973,13.628,0.0,13.973,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58195c20a86d,test,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) በአብዛኛው የተቋሙ ዕቅድ 100ና ከዚያ በላይ መፈፀሙ የሚበረታታ እና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.973,15.973,0.0,15.973,-31.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_32e232dd1464,test,መድኃኒቱ ከተሰጠ በኋላ ተቋርጦ የነበረው የደም ፍሰት ወዲያው እንደሚመለሰም ነው ያስረዱት።,spk_1c5fdbe680e4,am,6.814,6.479,0.335,6.814,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8c6217fc6c16,test,በተጨማሪም የልብ ህመም (የልብ ምት መዛባት፣ የደም ልብ ውስጥ መርጋት የረጋው ደም ወደ አንጎል በሚሄደው ደም ቅዳ ቧንቧ ውስጥ ተሰንቅሮ የደም ዝውውር እንዲቋረጥ ያደርጋል) ሲሉም አክለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-32.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e2f2ab1416a,test,መንግስት የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግና ለማሻሻል እየሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል ፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-24.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_75e56deed3a8,test,ዛሬ የተደረገላቸው የደብተርና እስክርብቶ ድጋፍ ችግራቸውን እንዳቃለለላቸው ጠቁመው አመስግነዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c0c92868861e,test,)-  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ የሞዴል የገጠር መንደሮችን ዛሬ አስረክበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bd6d5ae9fc9b,test,የሰው ልጅ የሰውነት ክፍሎች ኦክስጅንን ጨምሮ ሌሎች ንጥረ ነገሮችን የሚያገኙት ‘ደም ቅዳ’ በተሰኙ የደም ቧንቧዎች መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኒውሮሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሰብለወንጌል አስማረ ይናገራሉ።,spk_1c5fdbe680e4,am,18.373,18.373,0.0,18.373,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdc0a30f070d,test,በደቂቃዎች ውስጥ በደም መርጋት ምክንያት የተፈጠረን ስትሮክ ለማከም ወሳኝ ከሆኑት መድኃኒቶች የመጀመሪያው አማራጭ ስለመሆኑም ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.854,8.531,0.322,8.854,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b6bda5d53db2,test,የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አጫሉ ገመቹ ለተማሪዎች ለተደረገው ድጋፍ አመስግነው፤ በቀጣይም ሌሎች ድርጅቶች መሰል ድጋፎችን እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6f167668e542,test,ቋሚ ኮሚቴው በበኩሉ ሚኒስቴሩ የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛን ለመቀነስ፣ የአካል ጉዳተኞችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች እንዲብራሩ ጠይቋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-31.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_15fac44ab453,test,ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በዲን ያበረከቱት አስተዋጽዖ ላቅ ያለ ነው፡፡ ለህዝበ ሙስሊሙ ሁለንተናዊ ጥቅም የሰሩና ለችግሮችም እራሳቸውን የመፍትሔ አካል አድርገው ጽናትን ያሳዩ ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_de4d161d0977,test,ይህም በበጋ ስንዴ ልማት፣ በሌማት ትሩፋት፣ በከተማ ግብርናና ሌሎች የግብርና ዘርፎች የተመዘገበውና እየተመዘገበ ያለው ውጤት ማረጋገጫ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bcad24d20916,test,ማስተካከል የሚቻሉ አጋላጭ ምክንያቶች፡- ከፍተኛ የደም ግፊት፣ ከፍተኛ የኮሌስትሮል መጠን፣ ሲጋራ ማጨስ፣ አልኮል ከመጠን በላይ ለረዥም ጊዜ መጠቀም፣ የስኳር ህመም፣ ከመጠን በላይ ክብደት መኖር፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ፣ ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ እንዲሁም ጭንቀትና ድብርት ማስተካከል የሚቻሉ አጋላጭ ምክንያቶች ናቸው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,23.093,23.093,0.0,23.093,-26.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e04aacfc102,test,ተማሪዎች የቃል ኪዳን ቤተሰብ ማግኘታቸው የአካባቢውን ወግና ባህል እንዲያውቁ፣ የሚገጥማቸውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር በማቃለል ተምረው ለስኬት እንዲበቁ የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_961c0529136f,test,በምሥራቅ ወለጋ ዞን የነቀምት ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ስራ አስኪያጅ ገላና መኮንን፤  የውሃ ምርትና ተደራሽነትን ማስፋት የሚያስችል የተቀናጀ ጥረት እየተደረገና ውጤትም እየመጣ መሆኑን አንስተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,14.973,14.973,0.0,14.973,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e9fc709688ac,test,ህብረተሰቡ የአካባቢውን ንጽህና በመጠበቅ፤ የአልጋ አጎበር በመጠቀም እንዲሁም የፀረ ወባ ኬሚካል በማስረጨት በሽታውን መከላከል እንዳለበት ኃላፊው አሳስበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-21.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_94b88fd37c5b,test,ሌላኛዋ የትምህርት ቤቱ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ መዓዛ ከበደ፤ በአዲስ መልክ ተግባራዊ የተደረገው የትምህርት መርሃ ግብር እራሳችንን እንድናበቃ እያስቻለን ነው ብላለች።,spk_59a907a5db23,am,10.854,10.854,0.0,10.854,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3e7312dd178,test,በጋራ ጉባኤው በሴቶችና ማህበራዊ ዘርፍ የሚሰሩ ተቋማት እቅዶች በውጤታማነት እየተተገበሩ መሆናቸውን መገንዘባቸውን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40c897396a55,test,"""የቱሉ ዲምቱ እና ቱሉ ሻቶ"" የህዝብ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር የቦርድ ሰብሳቢዎች ኢብራሂም ማማና ዘሪሁን ብሩ ከተማዋ ያለባትን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት እንደሚሰሩ ገልፀዋል።",spk_59a907a5db23,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5170d9e6ed6,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጳጉሜን 4 ቀን 2017 በይፋ መርቀዋል።,spk_59a907a5db23,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baf50869b127,test,አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ስሎቪኒያ ሙሉ ድጋፍ እንደምታደርግም ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-15.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_291e5f0bfab9,test,በክረምት ወቅት በነበረው ዝናብ የወንዝ ሙላትና ጎርፍ በመሳሰሉ ምክንያቶች የተራራቁ ቤተዘመዶችና ህዝቡ የወንዝ ሙላቱ ቀንሶና ብርሃን ፈንጥቆ ዳግም የሚገናኙበት፣ የሚጠያየቁበትና ለፈጣሪ ምስጋና የሚያቀርቡበት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,16.294,16.294,0.0,16.294,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c472a7cb9ab2,test,በተለይ ከተማዋን ስማርት ለማድረግና የተሳለጠ የህዝብና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖር የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች ስራ እንዲጀምሩ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00dee704a065,test,ኢኖቬሽን በጤናው ዘርፍ ጥራት ያለው አገልግሎት ለማቅረብ፣ ተደራሽነትን ለማስፋትና ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት ማቅረብ እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e871109f885b,test,የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ውጤታማነት ለማሳደግ በቴክኖሎጂ በታገዘ አሠራር የማስደገፍ ጉዳይ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf8560fef02a,test,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተግባራዊ የተደረገው ይሕው ኤኒሼቲቭ ማሕበረሰቡ ችግኝ ተከላን ባህል እንዲያደርገው አስችሎታል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8c6334b2643,test,ከለውጡ ወዲህ ለቱሪዝም ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ከአምስቱ የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል፡፡,spk_59a907a5db23,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c1ec623f80,test,የኢጋድ የኃይል አክራሪነት የመከላከል እና የመቆጣጠር የልህቀት ማዕከል አክራሪነት እንዲቀንስ በማድረግ ረገድ አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሚገኝ ያነሱት ዋና ፀሐፊው ወጣቶችም ድርሻቸውን እየተወጡ ነው ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abc0dcf85f6f,test,የትምህርት ምዘና መማርን የመለካት ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ ጠቅሰው፥ አሁናዊ ቁመናን በመረዳት ቀጣይ መዳረሻን የሚመራ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a47db798d46c,test,በመርኃ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ መንግስት የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3c7852b64c4,test,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ሰው ሰራሽ አስተውሎት ቅንጦት ሳይሆን የመጪው ዘመን መወዳደሪያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-14.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52775d6544aa,test,ኩባንያው ስትራቴጂክ የሆነውን ሚስጥራዊ ህትመት ከኢትዮጵያ ባለፈ ለሌሎች ሀገራት ተደራሽ ለማድረግ በኢትዮጵያ ግዙፍ የህትመት ፋብሪካ እየገነባ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5edce10935ff,test,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት በመሳተፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ወጣት ሚሊዮን ጠቁሟል።,spk_59a907a5db23,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26975a09279e,test,ባህር ዳር ከተማ በጨዋታው ላይ ያገኘውን የቁጥር ብልጫ መጠቀም አልቻለም።,spk_59a907a5db23,am,3.494,3.494,0.0,3.494,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a8cdea12528,test,በሆረ ሀርሰዴ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች በዓሉን በድምቀት ለማክበር የሚያስችሉ ናቸው ሲሉ የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች ገለፁ።,spk_59a907a5db23,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccd092f77cf0,test,"ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር የመክፈቻ ስነስርዓት ""ጥበባት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።",spk_59a907a5db23,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaefcbde585a,test,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መንግስት ወጪውን መሸፈኑ ዜጎችን ለማብቃትና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ የታለመ ትልቅ ዕድል ነው ብሏል።,spk_59a907a5db23,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caf2d556c1a7,test,ውድድሩ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 የሚቆይ ሲሆን ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሲሆን በብሔራዊ ቴአትር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዥ ተውኔት እንደሚቀርብም ጠቁመዋል።,spk_59a907a5db23,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_470c473cd1b1,test,በመጪው መስከረም ሴቶችን በግብርናው ዘርፍ የበለጠ ተጠቃሚና ተሳታፊ የሚያደርግ የአምስት ዓመት ፕሮግራም ይፋ ይደረጋል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a61331e52af,test,ዕውቀታቸውን በማጎልበት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል እድል እንደተፈጠረላቸው የአዲስ አበባ ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ገለጹ።,spk_59a907a5db23,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_326e92d35f22,test,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ፈተናዎችን አልፎ እውን የሆነ፤ የኢትዮጵያዊያን የአንድነት ውል ማሰሪያ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6285d481eea,test,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሊቨርፑል እና ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_59a907a5db23,am,3.293,3.293,0.0,3.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4145866c59c,test,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት  የክልሉ  ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤  በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚከበሩ የአዲስ ዘመን መለወጫ በዓላት እሴቶች ለአብሮነት፣ ለአንድነትና  ለሰላም ግንባታ መጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ  አላቸው።,spk_59a907a5db23,am,16.893,16.893,0.0,16.893,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_497a476f2e29,test,ይህም ወጣቶች ተሰጥኦዋቸውን አውጥተው ለመጠቀም ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa25253642c3,test,በአፍሪካ ጥቂት የማይባሉ ሀገራት ሲስተሞቻቸውን ከሌሎች ሀገራት በማምጣት የሚጠቀሙ በመሆኑ ከሀገራት ጋር በሚፈጠሩ አለመግባባቶች የሲስተም መዘጋት ሲያጋጥምና ይህም የሀገራትን እንቅስቃሴ ሲያግድ ይስተዋላል ነው ያሉት፡፡,spk_59a907a5db23,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d0f788ec8f8,test,ዘመናዊ የመስኖ ቦዮችን እና ግድቦችን ዲዛይን ማድረግ የግብርና ምርታማነትን ከማሳደጉም በላይ አርሶ አደሩ በዝናብ ላይ ብቻ ተመስርቶ እንዳይቀር ዘላቂ መፍትሄ ይሰጣል።,spk_59a907a5db23,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95a95ad8d5de,test,እንደ ዶክተር ሔኖክ ገለጻ፤ ሕጻናት በተለይም በክረምት ወቅት የመተንፈሻ እና የአየር ቧንቧ ኢንፌክሽኖች በተደጋጋሚ ይከስትባቸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9bb2e9a5ea1,test,በተለይም ለዚህ ችግር ተጋላጭ የሆኑ ማለትም የጉበት እና የኩላሊት እንዲሁም የማልአብዞርብሽን ችግር ያለባቸው ብሎም በክረምት ወቅት የተወለዱ ልጆች ( በቂ የፀሐይ ብርሃን ስለማያገኙ ) የመድሃኒት ድጋፍ መውሰድ ይኖርባቸዋል ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58d897ae369a,test,አመራሩም ትምሕርትን የመጀመሪያው አጀንዳ አድርጎ ለስኬታማነቱ መረባረብ እንዳለበት  አስገንዝበዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.734,5.122,0.31,5.734,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7c2d953b5452,test,O ድካም፣ የነርቭ ሥርዓት ህመም፣ የመንፈስ ጭንቀት ያጋጥማል።,spk_a28d79873b2a,am,3.893,3.29,0.604,3.893,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4319b7e6392,test,የክልሉ ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱልከሪም መንግሥቱ፥ ለወባ መራቢያነት ምቹ ሁኔታዎች በመኖራቸው በተቀናጀ መልኩ የመከላከል ስራው ትኩረት ተሰጥቶታል ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d20f5b27e882,test,156 ሺሕ ተማሪዎችን በዞኑ  መዝግቦ ለማስተማር የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የምዕራብ ጎንደር ዞን ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ  ደሳለኝ አያና ናቸው።,spk_a28d79873b2a,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ff6908fc5c51,test,ከትምሕርት ቢሮው የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በአማራ ክልል በ2018 የትምሕርት ዘመን ሰባት ነጥብ አራት ሚሊዮን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅድ የተጠናከረ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።,spk_a28d79873b2a,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee56b66afbf9,test,ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ሕፃናት  እንዲመዘገቡ ከማድረግ በተጨማሪ የማብቃት ስራ ላይ በትኩረት መስራት  እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_a28d79873b2a,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ddbd0d567ce,test,ከእነዚህም መካከል አሁን ጥረቶች እየተደረጉበት ያለውና ትግራይ ክልልን በምክክር ሂደቱ ማሳተፍ አንዱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bffec296ae2a,test,O መድኃኒቶች ( ለምሳሌ የአንቲሴዘር፣ የቲቢ፣ ስቴሮኢድስ፣ የአንጀት እንቅሰቃሴን የሚጨምሩ፣ የሃሞት ፈሳሽን ከሰውነት የሚያወጡ መድኃኒቶች ) ፤,spk_a28d79873b2a,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80d40242a6af,test,በአብዛኛው በከተማ የሚኖሩ ሰዎች ለቫይታሚን ዲ እጥረት ተጋላጭ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ፍፁም፤ ለምሳሌ በመካከለኛ የትምህርት ዕድሜ ያሉ ልጆች በከተማ 61 ነጥብ 8 በመቶ እንዲሁም በገጠር 21 ነጥብ 2 በመቶ የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባችው የጥናት ውጤት ማመላከቱን ጠቅሰዋል።,spk_a28d79873b2a,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3709ac3d43,test,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸው ተግባራት ስኬታማ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.173,4.649,0.524,5.173,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47c24a53dd3d,test,ሚኒስቴሩ  ሙፍቲ ሀጅ ዑመር ኢድሪስ በአመራር ዘመናቸው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አንድነት እንዲጠናከር እና ተቋሙ በሕግ ዕውቅና አግኝቶ እንዲቋቋም ባደረጉት በጎ አስተዋጽዖ  ይታወሳሉ ብሏል።,spk_a28d79873b2a,am,10.414,8.91,0.38,10.414,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e304a0e19fb,test,በመድረኩ የክልሉ ፣ የዞን ትምሕርት ዘርፍ አመራሮችና  ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_a28d79873b2a,am,5.373,4.829,0.544,5.373,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc13be53abc4,test,O የበሽታ መከላከያ ሥርዓትን በማዳከም ለበሽታዎች የመጋለጥ ዕድልን ይጨምራል።,spk_a28d79873b2a,am,4.614,4.114,0.499,4.614,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ee9916aceb5,test,👉 ከምግብ እና ከፀሐይ ብርሃን የሚገኘው የቫይታሚን ዲ በቂ ካልሆነ ተጨማሪ ቪታሚን ዲ መውሰድ፤,spk_a28d79873b2a,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75d6de8c8f27,test,የሠላም ሚኒስቴር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕረዝዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ በማረፋቸው የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን ገለጸ።,spk_a28d79873b2a,am,8.454,8.106,0.0,8.454,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e858bd3cf43a,test,ቢሮው የትምሕርት ተቋማት ለመማር ማስተማር ስራ ምቹና ሳቢ እንዲሆኑ የማደስ፣የማጽዳትና ግብዓት የማሟላት ተግባርን በትኩረት እያከናወነ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_a28d79873b2a,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d908f3bc3486,test,አሁን የተሻለ  ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ጠቅሰው፤  በ2018 በጀት ዓመት  ያለፈውን ክፍተት ሊሞላ  በሚችል አግባብ  ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,10.614,10.27,0.0,10.614,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12b4194ee15a,test,በአከባበሩ ላይ ከተገኙት መካከል ወይዘሮ ፋይዛ ሙስጠፋ ኢሬቻ ሁላችንም ያለምንም ልዩነት የምናከብረው በዓል ነው ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,7.133,6.394,0.0,7.133,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_598c9dda90ab,test,O አለባባስ ( ሙሉ ሰውነትን ከፀሐይ በሚከልል መልኩ መልበስ ) ፤,spk_a28d79873b2a,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1737bb2980cc,test,ይህንን በማጎልበት የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ ለማሻሻል ወላጆችን በማስተባበር እየሰሩ እንዳሉም ተናግረዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.574,5.25,0.323,5.574,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0cd2d983c8d,test,በከተማው 237 የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ገልጸው በ2017 በጀት ዓመት በህዝብ ተሳትፎ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,10.254,9.635,0.619,10.254,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd85a4d3c9f7,test,በአማራ ክልል  የ2018 የትምሕርት ዘመን   የትምሕርት  ዘርፉን ስራ  ካለፈው ዓመት በተሻለ   ለማሳካት  የሚያስችሉ ተግባራት  እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ትምሕርት ቢሮ ገለጸ።,spk_a28d79873b2a,am,9.014,8.68,0.0,9.014,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1282e36994e,test,ለዚህም መንግስትና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ አጠቃላይ ህብረተሰቡ እና የዘርፉ ምሁራን በጋራ መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,9.094,7.58,0.518,9.094,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1f837da4b84,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ለሰላም፣ አንድነት፣ አብሮነት፣ ለሀገር ብልፅግና ወሳኝ ሚና አላቸው፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,13.893,10.561,0.577,13.893,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba9a17366860,test,የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአረንጓዴ አሻራ ልማት ሥራዎችን ለማጠናከር፣ አቅመ ደካማ ወገኖችን ለማገዝና መሰል የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.493,10.808,0.0,12.493,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e276ed53a9e,test,ለዘላቂ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት የወጣቶች ሚና ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፤ ወጣቶች ልማት ላይ በስፋት እንዲሳተፉ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,10.614,9.074,0.422,10.614,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f76cd1dbd7df,test,አንድነቷ የፀና፣ የበለፀገችና ህብረብሄራዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት ወጣቶች ያላቸውን አቅም በመጠቀም ሚናቸውን እንዲወጡም ጠይቀዋል፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,11.934,8.878,0.456,11.934,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9425efd0d752,test,የህዝብን ሀብት የሚመዘብሩና አገልግሎትን የሚያጓትቱ አካላትን ጸንተን እንታገላለን ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ህዝቡም ሌቦችን በመከላከልና በማጋለጥ ተባባሪነቱን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,15.507,13.405,0.529,15.507,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd53af2d6a7f,test,በመሆኑም እነዚህን ሀብቶች በጥናትና ምርምር በማገዝ በማሳደግና በመጠበቅ የትውልዱ እሴትና የሀገር ሀብት አድርጎ ማዝለቅ ይገባል ብለዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.293,10.019,0.488,12.293,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26766b5f072e,test,የወላይታን ባህል፣ ቋንቋና ጥልቅ እሴቶች ይበልጥ በማስተዋወቅ ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚደረገው ጥረት ጥሩ ጅምር መሆኑን አስተያየት ሰጪዎቹ አንስተዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.493,9.667,0.538,12.493,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5014f8cc2834,test,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች እና ስፖርት አማካሪ ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ በበኩላቸው፤ ወጣቶች ግንባር ቀደም የሰላም ዘብ የመሆን ሀገራዊ ኃላፊነት አለባቸው ብለዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,13.174,11.027,0.0,13.174,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be52d39e3e1a,test,የኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወጣት ኢንጂነር ጫላ አሰፋ፤ ሰላም እያንዳንዳችን የምንገነባው የጋራ ህንፃ መሆኑን ገልጿል።,spk_11e7c856a1f8,am,14.653,10.686,0.422,14.653,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66e0a51664a7,test,በኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎች በብዛት መኖራቸውን አንስተው መጠበቅና መንከባከብ እንዲሁም የሀገር ሃብት አድረጎ መጠቀም ይገባል ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,12.373,9.931,0.523,12.373,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a33f82eac9c5,test,የክልሉን ዕምቅ የባህልና የቱሪዝም አቅም በማስተዋወቅና መዳረሻዎችን በማልማት   የተከናወነው  ስራ  ጨምሮ  በበጀት ዓመቱ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘት እንደተቻለ አስታውቀዋል።,spk_be3db2652220,am,12.133,10.917,0.0,12.133,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61fb06bb6cbf,test,በዚሁ መሰረት ህዝበ ሙስሊሙን የማገልገል አቅምና ብቃት አለው ብለው ላመኑበት ኡለማ ድምጽ መስጠታቸውን ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,7.654,6.967,0.334,7.654,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d6feb7bee0f,test,የአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል በዓላትን በጥናትና ምርምር በማስደገፍ የሀገር ሃብት ሆኖ እንዲዘልቅ ለማድረግ በቢሮው በኩል እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,9.653,8.576,0.0,9.653,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07847078d7d5,test,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፤ በበኩላቸው ክልሉ የበርካታ ዕምቅ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ገፀ በረከቶች ባለቤት በመሆኑ እሴቱ ተጠብቆ እንዲዘልቅ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,13.854,12.354,0.366,13.854,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d7925d10454,test,)፡ -በአማራ ክልል  ሰላምን  በዘላቂነት  ለማፅናት  ሕብረተሰቡ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ  ተመላከተ።,spk_be3db2652220,am,8.174,6.76,0.624,8.174,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a480c3ce8bf5,test,ይህም ባለፉት አምስት ዓመታት ሙሉ ለሙሉ በአዲስ መልክ የተደራጁ የምድብ ችሎቶች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ እንዲል ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_be3db2652220,am,7.293,6.539,0.0,7.293,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e426ffb7524e,test,የአፍሪካ ህብረት እ.አ.አ 2012 ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ቀኑ በየዓመቱ የሚከበር ሲሆን ከዓለም የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች መታሰቢያ ቀን ጋር የተሳሰረ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_be3db2652220,am,13.254,10.934,0.774,13.254,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9baaf1cf7306,test,በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ በውይይቱ ላይ  እንደገለጹት፤  የክልሉን ሰላም በማፅናት ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችሉ የልማት ተግባራት ተጠናክረው ቀጥለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.893,11.164,0.0,13.893,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5279b862a3f,test,ከዚህ ውስጥም የዳኝነት አገልግሎት ጫናን ለመቀነስ እንዲቻል በርካታ ረዳት ዳኞች እና ሬጅስትራሮች እንዲሾሙ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_be3db2652220,am,9.053,8.062,0.346,9.053,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33ccaf41c6c6,test,በዚህ ረገድ የአፋር ክልልም ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የሴቶችና ህፃናትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ወሳኝ አቅም ያለው የቤተሰብ ህግ ማጽደቁ ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.014,11.796,0.336,13.014,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf92d2cfdcea,test,በመድረኩ የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ እንደገለጹት፤  በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ12 ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥና ከ27 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች ክልሉን ጎብኝተዋል።,spk_be3db2652220,am,11.254,9.728,0.334,11.254,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97b808532384,test,የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ(ዶ/ር) የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻፀም ሪፖርት ለቋሚ ኮሚቴው አቅበዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,12.133,10.623,0.578,12.133,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e62c67f6cbe,test,በተጨማሪም በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዘመናዊ በሆነ መንገድ አገልግሎቶች መሰጠት ተጀምሯል ብለዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,10.893,10.193,0.392,10.893,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d97f00c8cbcd,test,ከሚጎዱት መንገደኞች፣ የሳይክል እና ሞተር አሽከርካሪዎች መካከል አብዛኞቹ ወጣቶች መሆናቸውን ገልጾ የህብረቱ አባል ሀገራት በትራፊክ አደጋዎች ምክንያት ሁለት በመቶ የሚሆን ዓመታዊ ጥቅል ምርታቸው (ጂዲፒ) ወጪ እንደሚያደርጉ ነው ሀብረቱ ያስታወቀው።,spk_be3db2652220,am,16.814,14.584,0.0,16.814,-36.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2e8593d1c8d,test,የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ኢኒሼቲቭ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የቁጥጥር ስርዓት ማጠናከርና በህብረቱ አባል ሀገራት “Safe System” የተሰኘ ዘመናዊ የመንገድ ደህንነት ስርዓት ማዕቀፍ የማስተዋወቅ ስራ እንደሚከናወንም ነው ህብረቱ ያስታወቀው።,spk_be3db2652220,am,14.254,12.471,0.335,14.254,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d98a29c1bac,test,በመንገድ ደህንነት ቀን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች የሚታወሱ ሲሆን ሀገራት እ.አ.አ በ2030 የትራፊክ አደጋ ሞትን በ50 በመቶ ለመቀነስ የገቡትን ቃል ለማደስ የፖለቲካ ቁርጠኝነታቸውን ይገልጻሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_be3db2652220,am,14.373,12.07,0.663,14.373,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa048f0beec5,test,ከዓለም ተሽከርካሪዎች ውስጥ ከአራት በመቶ በታች የሚገኝባት አፍሪካ የዓለም 25 በመቶ ገደማ የትራፊክ አደጋ ሞት እንደሚመዘገብባት አመልክቷል።,spk_be3db2652220,am,9.653,7.652,0.0,9.653,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ca85a80e011,test,የቋሚ ኮሚቴው አባላት ሁሉን አቀፍ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙን ውጤታማ ለማድረግ ወደ ትግበራ የገቡ ተቋማትን አፈጻጸም ለማጠናከር ስለተከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ማብራሪያ ጠይቀዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,13.854,13.016,0.334,13.854,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4762c0856634,test,የሕዝብን አመኔታ ያገኙ የዳኝነት ተቋማትን ለመፍጠር በተጀመሩ ተግባራት የተገኙ ስኬቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።,spk_be3db2652220,am,9.213,7.938,0.0,9.213,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b23540549be5,test,የዳኞች ፎረም በማቋቋም እና በተጠሪ ዳኞች ፎረም በኩል ውይይቶችን በማድረግ የውሳኔዎች ወጥነትና ተቀራራቢነት ላይ ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ መቻሉንም አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,10.893,10.038,0.0,10.893,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3c2423ee67,test,በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተመዘገቡ ተጨባጭ ለውጦችን በአግባቡ ማደራጀት እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,6.854,6.55,0.0,6.854,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65c1e5320ac3,test,ህዝበ ሙስሊሙን መምራትና ማገልገል ይችላሉ ለምንላቸው ኡለማዎች ድምጽ ሰጥተናል ሲሉ በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ በኡለማዎች ምርጫ ላይ ድምጽ የሰጡ መራጮች ተናገሩ።,spk_be3db2652220,am,12.454,9.518,0.832,12.454,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb7800a68992,test,ባለድርሻ አካላትን፣ የቢሮውን መዋቅር ከላይ እስከታች በማቀናጀትና መገናኛ ብዙሃንን በአግባቡ በመጠቀም በተከናወነው የማስተዋወቅ ስራ የቱሪዝም ዘርፉን በማነቃቀት ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል።በተለይም የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች የቱሪዝም ፍሰቱ ከታቀደው በላይ  የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚቻል የታየበት እንደሆነም አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,18.573,17.315,0.0,18.573,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18c61939e818,test,በቀጣይም የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙን በሁሉም ተቋማት ውጤታማ ለማድረግና ዘርፉን ለማዘመን የተጀመሩ ተግባራት በፍጥነትና በጥራት እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,9.934,9.198,0.0,9.934,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fd7a3da95bf,test,ፍርድ ቤቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ባካሄደው የተገልጋዮች እርካታ ጥናት በዓለም አቀፍ የፍርድ ቤት መመዘኛዎች 76 ነጥብ 3 በመቶ እርካታ ማስመዝገቡን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,9.694,8.624,0.0,9.694,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_074ba87fccc2,test,የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደርን ዲጂታል ለማድረግ የተጀመሩ እንቅስቃሴዎች የሚበረታቱ መሆናቸውንም ነው የገለጹት።,spk_be3db2652220,am,7.333,6.498,0.836,7.333,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5091b953b02,test,ይህ ውጤት በቀጣይ የፍርድ ቤቱ አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን የበለጠ መነሳሳትን እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።,spk_be3db2652220,am,6.774,6.33,0.443,6.774,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_046d9b643ded,test,የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሔደ ነው።,spk_be3db2652220,am,7.934,7.057,0.518,7.934,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4286b5ed95f,test,የመንገድ ደህንነት ቀን ሁነት በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ስር በሚገኘው የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ኢኒሼቲቭ፣ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር፣ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት እና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን(ኢሲኤ) የጋራ ትብብር የተዘጋጀ ነው።,spk_be3db2652220,am,19.854,15.883,0.0,19.854,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5b7cfdbfe37,test,የጋራ መኖሪያ ቤት ነዋሪዎቹን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አንድ ኪሎ ሜትር የመካከለኛና አንድ ነጥብ አንድ ኪሎ ሜትር የዝቅተኛ የመሬት ውስጥ ተቀባሪ መስመር ዝርጋታ መከናወኑንም አስረድተዋል።,spk_be3db2652220,am,12.973,11.444,0.389,12.973,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf62ef7044e5,test,በአማራ ክልልም እንደ ሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል የመሳሰሉ የልጃገረዶች ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች ትልቅ የሀገር ሃብት መሆኑን አንስተው ቱባውን ባህል ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,13.334,12.149,0.555,13.334,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12302f5450c4,test,የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ቀን ህዳር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ይከበራል።,spk_be3db2652220,am,7.373,6.764,0.61,7.373,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8a7e86b3f65,test,አፍሪካ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋዎችን ከሚያስተናግዱ አህጉራት መካከል አንዷ መሆኗን የአፍሪካ ህብረት ገልጿል።,spk_be3db2652220,am,5.894,5.352,0.542,5.894,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cae6a5ceb35b,test,የባሌ ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ያህያ አህመድ፤ በዞኑ በሚገኙ 850 መስጅዶች ከኡላማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጡ መጀመሩን ገልጸው በሌሎችም ይቀጥላል ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.973,10.804,0.336,13.973,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2047ef11457,test,በምክር ቤቱ የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሬ ሌንጮ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ መነሻ ያደረገ ጠንካራ ሲቪል ሰርቪስ ለመገንባት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,15.373,13.718,0.0,15.373,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b12b69c85f0,test,በኢትዮጵያ ያሉትን እምቅ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና የተፈጥሮ ሃብቶች በመጠበቅ የሀገር እሴት ሆነው እንዲዘልቁ እየተደረገ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ ገለጹ።,spk_be3db2652220,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53ce70f4473f,test,በተጨማሪም የጉለሌ እና የኮልፌ ምድብ ችሎቶች በአዲስ መልክ እንዲደራጁ መደረጉን አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,5.934,5.597,0.336,5.934,-35.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d41d3a7f8d13,test,የሀይማኖቱን ተቋምና ህዝበ ሙስሊሙን እንዲመሩ እጩ ሆነው የቀረቡትን ኡላማዎች መምረጥ መቻላቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላው የምርጫው ተሳታፊ  ሳብር ማህሙድ ናቸው።,spk_be3db2652220,am,10.733,9.779,0.0,10.733,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f11ece8599a,test,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ፤ የሀገርን ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን ጠብቆ ለመዝለቅ በመንግስት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,12.893,11.76,0.34,12.893,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_814b28b6f40d,test,በተለይም በክልሉ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበሩ የሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ የእንግጫ ተከላና የቡሄ  በዓላትን  የቱሪዝም መዳረሻ የማድረግ ስራ በስፋት መከናወኑንም ኃላፊው ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,11.493,11.028,0.0,11.493,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4238a945b7b,validation,በመሆኑም በዩኒቨርሲቲ ቆይታችን ባገኘነው እውቀትና ክህሎት ሀገርና ህዝብን ለማገልገል ተዘጋጅተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,6.994,6.34,0.653,6.994,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ace438828a1a,validation,ዩኒቨርሲቲው በጂኦሎጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም   የጀመራቸውን የምርምር ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባው  አሳስበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,7.713,7.272,0.0,7.713,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00204a8014f0,validation,በመሆኑም ምሩቃን ተማሪዎች ለዚህ የላቀ አገልግሎትና ሀገራዊ አደራ በብቃትና በትጋት እንዲሰሩ አሳስበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,8.034,7.417,0.617,8.034,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4be658de3b8a,validation,የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት በዛብህ ወንድሙ (ዶ/ር)፤ በተለይም የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ፣ የጤና ሁኔታውን ለማሻሻልና ተጠቃሚነቱን ለማሳደግ በዩኒቨርሲቲ ያለፉ ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,15.713,14.768,0.435,15.713,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23c079ef2a27,validation,የተመረቁ ተማሪዎችም በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ባገኙት ዕውቀት የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አሻራቸውን ለማኖር መዘጋጀት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,9.713,8.508,0.869,9.713,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df5b0211f5a1,validation,የከተማዋ ነዋሪዎች በበኩላቸው በአካባቢያቸው ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ከዚህ በፊት የነበረባቸውን ችግር  እንደሚያቃልላቸው ተናግረዋል ።,spk_b4e03c0b9a3d,am,9.873,8.56,0.0,9.873,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3660a45d575d,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም ሲያቀርቡ እንዳሉት፤ባለፉት ሶስት ወራት  በዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,11.493,10.784,0.0,11.493,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_82e0e513039f,validation,ኪን ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብና ባህል ቡድን በቻይና ቤጂንግ ለአንድ ሳምንት በመቆየት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ብስራት ለቻይናውያንና ለሌሎች ሀገራት ዜጎች የሙዚቃና የተለያዩ ትርዒቶችን በማቅረብ እንደሚያስተዋውቅ የኢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።,spk_811f06e6cf07,am,17.453,17.453,0.0,17.453,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e4b3493538ea,validation,የመረዳዳትና የመተጋገዝ እሴትን ለማጠናከር የመሳላ በዓል ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ስለመሆኑ ጠቅሰው፣ የበዓሉን ትሩፋት ለሌሎች ሀገራዊ ልማቶች በማዋል የበለፀገች ሀገርን ለመገንባት እየተደረገ ያለውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,19.093,18.316,0.0,19.093,-28.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_607548a5c268,validation,በምርቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ  የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች እንዲሁም የደሴ ከተማ ነዋሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c7b79a5ed8b,validation,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ካሰች ኤልያስ በተለይም ሴቶች በአካባቢያቸው ያለውን የስራ ዕድል አሟጠው እንዲጠቀሙ ሥልጠና በመስጠትና የቁጠባ ባህላቸውን አሳድገው ወደ ሥራ እንዲገቡ እገዛ እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.293,14.436,0.0,15.293,-29.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_98b3edd5627a,validation,በዚህም የአረጋውያን መኖሪያ ቤት ጥገና ከማስጀመር ባለፈ ለችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እና ሌሎች የበጎ አድራጎት ስራዎችን መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.6,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_44807b38580f,validation,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆን ነዋሪዎች አገልግሎት መስጠት የሚችል መሆኑን ገልፀው በቀጣይም አገልግሎቱ ያልተዳረሰባቸው ሰፈሮችን በመለየት የማስፋፊያ ስራ እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,12.813,12.435,0.0,12.813,-29.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_49ae5b77c61e,validation,አህጉራዊ የጋራ የማዕቀፍ ግዢ ስርዓቱ ይህን ችግር ለመፍታት የሚረዳ መሆኑን ጠቁመው፥ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ በመድሀኒት ግዢ ያላትን ልምድ እንደምታቀርብ ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.854,11.416,0.438,11.854,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc920f49c183,validation,የዝግጅት ምዕራፉ የአጭር፣ የመካከለኛና የረዠም ጊዜ በሚል መዘጋጀቱን ጠቁመው፤ ተግባሩ የጎብኚዎችን ፍላጎት ታሳቢ በማድረግ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.254,9.62,0.0,10.254,-31.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea62c079ea4f,validation,በተለይም ታካሚዎች ወደ ሆስፒታል ሲመጡ ስለሚፈልጉት አገልግሎት መረጃ በመስጠትና ቦታ በማመላከት እንዲሁም በመንከባከብ በጎነትን በተግባር እየገለጡ መሆኑን የተናገረው  ያሬድ ታደሰ ነው።,spk_811f06e6cf07,am,12.213,11.449,0.0,12.213,-20.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21e65e452e73,validation,የተገነባው የጠጠር መንገድ ትራንስፖርት ለማግኘትና ምርታቸውን በቀላሉ አጓጉዘው በተሻለ ዋጋ በመሸጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻሉን በደጀን ወረዳ የተለያዩ ቀበሌዎች ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_811f06e6cf07,am,13.653,13.281,0.373,13.653,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2c5f5d72df7f,validation,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች በተገቢው ለይቶ ለማልማትና ለማስተዋወቅ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,7.133,6.629,0.505,7.133,-29.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_39ee01008347,validation,ደምና የዓይን ብሌንን መለገስ የሁሉም ዜጋ ማህበራዊና ሰብዓዊ ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ገለጸ።,spk_811f06e6cf07,am,9.694,9.071,0.0,9.694,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3702275b3728,validation,የበጎ ፈቃድ ተግባሩ በተለይ አብሮነትን የሚያጠናክርና መደጋገፍን የሚያጎለብት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e22a52e35133,validation,እንዲሁም የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እርስ በርስ መደጋገፍንና መቀራረብን እያጎለበተ መምጣቱንም ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f68b963a25f,validation,ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የጤና ዘርፍ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓት ዘርግታ እየሰራች መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,18.534,16.337,0.0,18.534,-32.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfce2a0f2a4e,validation,የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ካሳ በበኩላቸው፤ ለ20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እንግዶች ወደሆሳዕና ከተማ እንደሚመጡ ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.414,12.487,0.0,13.414,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ea5a7e2483f,validation,"በሚኒስቴር እና በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ""ሀገር በቀል እውቀቶች ለዘላቂ ልማትና ሰላም"" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷዋል።",spk_811f06e6cf07,am,14.813,13.468,0.0,14.813,-23.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e5b8d7a5ab22,validation,ወጣት ቅድስት በሀይሉ በበኩሏ በወጣቶች ስብዕና ግንባታ የቤተሰብ፣ ትምህርት ቤት እና የመገናኛ ብዙሃን አስተዋጽኦ ሊጠናከር እንደሚገባ ገልጻለች።,spk_811f06e6cf07,am,11.334,10.964,0.0,11.334,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aba17ec61657,validation,የአርባምንጭ ሆስፒታል ነጻ የአይን ግርዶሽ  ህክምና ቡድን መሪ አቶ ደመቀ ደበበ፤  የአይን ህክምና ዶክተሮችና የጤና ባለሙያዎችን ይዘው  ወደ ነገሌ ቦረና ሆስፒታል መምጣታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.493,11.805,0.0,12.493,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b2d42a788e9,validation,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የካፋ ዞን ባሕል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ሀላፊ ታሪኳ ታከለ በበኩላቸው፣ በዞኑ 138 ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ የቱሪስት መዳረሻዎች መለየታቸውን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.493,13.498,0.0,15.493,-31.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b22cfc0a99fd,validation,ባለፉት አመታት ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ  ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጠናቀቅ ገልፀው በቀጣይ 2030 ድረስ ተግባራዊ የሚደረገው የ5 አመት ስትራቴጂ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ ነው የጠቀሱት።,spk_811f06e6cf07,am,19.294,17.405,0.0,19.294,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6f7de65bbdb,validation,በጎንደር ከተማ የገና እና የጥምቀት በዓላት በድምቀት እንዲከበሩ የፀጥታ መዋቅሩ የተሟላ ዝግጅት አድርጎ ወደ ሥራ መግባቱን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተናገሩ፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.694,11.249,0.448,12.694,-31.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2b6d3f7d7d3,validation,እንግዶቹ በከተማዋ በሚኖራቸው ቆይታ በዓሉን በነጻነት ተንቀሳቅሰው ማክበር እንዲችሉ የተለያዩ አካላትን ያሳተፈ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34eb667d2259,validation,በክልሉ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን  ምክትል ሃላፊው አክለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.934,8.044,0.302,8.934,-30.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df63a956cbd1,validation,የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሼቱ እንደገለጹት በከምባታ በዘመን መለወጫነት የሚከበረው የመሰላ በዓል የማህበራዊ እሴትን ለማጠናከር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.534,12.032,0.0,12.534,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc464c22a7b4,validation,በበጎፈቃድ በቤት አድሳት የተሰማራችው ወጣት ብሩክታዊት ዮሴፍ እንዳለቸው፤ የበጎ ፈቃድ ተግባር ህዝብን ያለልዩነት ለማገልገል እድል የሚፈጥር ትልቅ ተግባር መሆኑን ተናግራለች።,spk_811f06e6cf07,am,15.213,13.78,0.322,15.213,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6a5a02963ac,validation,"የክልሉ ""የአንድ ጤና   ማስተባበሪያ መማክርት መድረክ "" የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።",spk_811f06e6cf07,am,11.614,10.479,0.386,11.614,-28.9,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b2ad31e176a5,validation,ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ መዳረሻ ሥፍራዎችን የማልማቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_811f06e6cf07,am,8.334,7.565,0.0,8.334,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22dbf3abd0e4,validation,የገጠር መንገድ ግንባታና ጥገናው የተከናወነው በመንግሥት፣ በሕብረተሰቡና ሌሎች አጋር አካላት ድጋፍ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.893,8.497,0.0,8.893,-27.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8a170160beea,validation,በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ፍትሃዊ የልማት ተደራሽነትንና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,12.414,11.978,0.0,12.414,-30.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_49a17da510c6,validation,የዚሁ ከተማ ነዋሪ አቶ አብዱልሰላም መሀመድ፤ በኢድ አል አድሀ አረፋ በአል ምክንያት ለበርካታ ወገኖች ምግብና አልባሳት ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,10.534,9.019,0.0,10.534,-32.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_37b24a331745,validation,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግብ ንጥረ-ነገር ይዘት ሰንጠረዥ ጤናማ የአመጋገብ ስርዓትን ለመገንባትና በጤናና ትምህርት ተቋማት የምግብ ስርዓት ምክር ለመስጠት ያግዛል ብለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.893,9.917,0.0,10.893,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ce05db3207a9,validation,ህብረተሰቡም የተፈጥሮ ምህዳርን ያስጠበቀ ደንን ለቱሪስት መስህብነት ማዋሉ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.094,8.757,0.337,9.094,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f6f43e04442a,validation,በቀጣናው የምግብ ስርዓትን ለማጠናከር እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጋራ ቀጣናዊ እርምጃን እና ትብብርን ማሳደግ እንደሚገባ  የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,15.733,14.631,0.0,15.733,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8142caf6e2d1,validation,በከተማዋ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ  ውይይት ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰው የዛሬው የማጠቃለያ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a011af2c6b6,validation,ጉባኤው በትውልድ ግንባታ ዙሪያ ከትምህርት ተቋማት፣ ከመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.973,8.888,0.0,9.973,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf6902708675,validation,የጤና ተቋማቱ ግንባታ በከተማ አስተዳደሩ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ መስፈርትን ያሟሉ እንዲሆኑ እየተደረገ ያለውን ጥረት የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-24.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_76cbfca628ad,validation,በንዴት ውስጥ ሆነን በሚፈጠር ጭንቀት ወቅት ሰውነታችን አድሬናሊን በብዛት ያመነጫል፣ ይህ ደግሞ የሰዎች ዘረ መል ላይ ጉዳት ስለሚያደርስ እስከ ሞት ሊዳርግ ይችላል ነው የተባለው ።,spk_a1350eef8846,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_f9211611b8cf,validation,በዓላቱ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትውፊታቸውን ሳይለቁ አንድነትን በሚያጎላ ሁኔታ እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር በጥምረት ለመስራት ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-21.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_f2cab4daafc8,validation,አንድ አንድ ጊዜ ከእህቶቼ ጋር ስለ ህይወት እናወራለን፣ እና አብዛኛውን ጊዜ የሚያነሱት ስላለፈው ህይወታቸው ነው የሚያወሩት።,spk_a1350eef8846,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-20.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_4d846685a9ea,validation,የምንጠቀመውን ሀብት መወሰን ግዜ፣ ገንዘብ ወዘተ የምንንቀሳቀሰው በተወሰነ ሀብት እንደመሆኑ እንደ ችግሩ አንገብጋቢነት አትራፊ በሆነ ሁኔታ ለመፍታት ማቀድ ያስፈልጋል ።,spk_a1350eef8846,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_775d97800364,validation,በመላው ዓለም የኢትዮጵያን ጥበብ፣ ኃይል፣ ተሰጥኦ፣ ባህል፣ ታሪክ ምልክቶችን የሚገልጡ ስራዎችን መስራቱንም አስታውሰዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-27.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_1c4da4339477,validation,የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚካሔደውን 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባኤ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_a1350eef8846,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_fd394f0352de,validation,በአማራ ክልል የወሳኝ ኩነት የኦንላይን ምዝገባ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግና ቀልጣፋ አሰራርን በመዘርጋት ረገድ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች አገልግሎት አስታወቀ።,spk_a1350eef8846,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-20.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3dbe52202544,validation,የሚከሰተው ሁል ጊዜ ወይም ብዙ ጊዜ እራስዎን ከሰውነትዎ ውጭ እያዩ እንደሆነ ሲሰማዎት ወይም በዙሪያዎ ያሉ ነገሮች እውን እንዳልሆኑ ሲገነዘቡ ወይም ሁለቱም ሲሰማዎት ነው።,spk_a1350eef8846,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-20.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_300fb4ddf9bc,validation,ጥሩ ስሜት ፍቅር አድናቆት እና ተስፋ ውስጥ ስንሆን ልባችን በቀጣይነት በተደራጀ ወጥነት የሚመታ ሲሆን በሌላ በኩል በመጥፎ ስሜት ተስፋ መቁረጥ ።,spk_a1350eef8846,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-22.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_68e1b8a016b4,validation,የአዕምሮ ጤና ችግር ያለባቸው ሰዎች እራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ በሽታ እንዲከላከሉ በሚገባቸው መንገድ እናስተምራቸው፣ እንዲተገብሩም እንደግፋቸው ።,spk_a1350eef8846,am,9.733,9.397,0.0,9.733,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9cc477797263,validation,ተስፋ አለመቁረጥ ማለት መቀየር የማንችለውን ነገር መቀበል እውነታውን መጋፈጥ፣ መቀየር የምንችለው ላይ አቅማችንን ማዋል ስንችል ነው ።,spk_a1350eef8846,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_5d60578c86ae,validation,ፈተናው በዩኒቨርሲቲው ሦስት ግቢዎች እየተሰጠ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኤልያስ ዓለሙ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_a1350eef8846,am,8.733,8.299,0.0,8.733,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_b92e9d448c21,validation,አራት የሳምባ ህመም ተጋላጭ ያደርጋል የሀርቫርድ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ተመራማሪዎች እንዳስታወቁት አብዝተው የሚናደዱ ሰዎች ለመተንፈሻ አካል ችግር የመጋለጥ እድላቸው የሰፋ ነው ።,spk_a1350eef8846,am,13.573,13.232,0.0,13.573,-22.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_6ab290c8cb6d,validation,አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሰዎች ገንዘባችንን ወይም ስራችንን ይነጥቁናል ወይም ሌሎች መራር የሆነ የህይወት ስንክል ያገኘን ይሆናል ።,spk_a1350eef8846,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d3034ed1359,validation,የአዕምሮ ህመም ባብዛኛዉ የሚከሰተዉ ግን ተጋላጭነታቸዉ ከፍ ያሉ ሰዎች ላይ፣ ሌሎች የሚቀሰቅሱ ምክንያቶች ወይም ስነ ልቦናዊ ዉጥረቶች ሲፈጠሩ ነዉ ።,spk_a1350eef8846,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-21.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_2cc33bf631f9,validation,የአፍሪካ ሕብረት የገጠር ግብርና ልማት፣ የውሃና አካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን ’’በአፍሪካ አስተማማኝና ዘላቂ የምግብ ሥርዓት መገንባት’’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ማካሄድ ጀምሯል።,spk_a1350eef8846,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-24.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_2203325c2964,validation,ለምሳሌ ስለ ሥራ በጣም ከተጨነቁ ለልጅዎ በሥራ ላይ በጣም አድካሚ ቀን ነበረኝ፣ ከሻይ እና ከመጽሐፍ ጋር እዝናናለሁ በማለት ይናገሩ ።,spk_a1350eef8846,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_f0c8ac4a955a,validation,እኛ አሁን እግዚአብሔርን እያመለክን ነው፣ እርሱንም ለማምለክ ብዙ ነገር እያደረግን ነው፣ እኔ ግን አንድ ፍርሃት አለኝ እግዚአብሔር እያመለካችሁኝ አይደለም እንዳይል።,spk_a1350eef8846,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-21.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_13f368482602,validation,በዚህም የመረጃ ነፃነት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሀገር በቀል ህግ ወደ መሆን መሸጋገሩን ጠቅሰዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-21.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_728013a12358,validation,አእምሮ በቀን ውስጥ ምን መስራት እንዳለበት ካልተነገረው ድብርት ውስጥ ይገባል በቀን ውስጥ ምን መከወን እንዳለብዎ ።,spk_a1350eef8846,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-22.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_92a1df704bdc,validation,በሜታል ሄልዝ አዲስ የተዘጋጀውና የአእምሮ ጤና ላይ ትኩረት ያደረጉ የሥዕል ስራዎች የቀረቡበት አውደርዕይ በገብረክርስቶስ ደስታ ዘመናዊ የሥነጥበብ ሙዚየም ውስጥ ሲካሄድ ቆይቷል።,spk_a1350eef8846,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-21.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_4636bc542d18,validation,እነዚህን ሃገር በቀል እውቀቶች በጥናትና ምርምር ሥራዎች ታግዞ በማልማት ለትውልድ እንዲተላለፉ እየሰራ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_a1350eef8846,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_07559b5f50c6,validation,ለአብነት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በጉራጊኛ ቋንቋ ማስተማሪያ መፅሀፍት፣ በፊደላት ቀረጻና መተግበሪያ አፕልኬሽኖችን እንዲሁም በመማር ማስተማር ስነ ዘዴ ላይ እየሰራ መሆኑን ጠቅስዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.414,12.842,0.0,13.414,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_04c516c3ed61,validation,ኢትዮጵያ ጉባኤውን የምታስተናግደው ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን በማስመዝገብ የማንሰራራት ጉዞን በጀመረችበት ወቅት ነው። ለጉባኤው በተሞክሮነት የምታካፍላቸው በርካታ ስኬቶችም አላት።,spk_a1350eef8846,am,15.414,15.104,0.0,15.414,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_f5eaa7651422,validation,በዚህም ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋን በራስ አቅም ለመቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ ስራውን አጠናክሮ ለመቀጠል መድረኩ ትልቅ ግብዓት እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.754,12.754,0.0,12.754,-20.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3dda662e9d64,validation,በውይይቱ ላይ የተሳተፉ አስተያየት ሰጪዎች እንዳሉትም ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የህዝቡን ተሳትፎ እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-26.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_a2b0b55dc0c8,validation,አሁን የተጀመረው የኦንላይን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አሰራሩን ቀልጣፋ፣ ቀላልና ጥራት ያለው በማድረግ በኩል አበረታች ውጤት ማስገኘቱን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-21.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_a785a7673d56,validation,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በሰጡት ማጠቃለያ፤ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት በታላቅ የአርበኝነት መንፈስ ለጋራ ስኬት በትጋት መስራት እንደሚኖርበት አሳስበዋል።,spk_a1350eef8846,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-23.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_af1f77f9a6c1,validation,በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን የመስቀል ደመራ በዓል በአብሮነት በድምቀት ለማክበር መዘጋጀታቸውን  የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_a1350eef8846,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-22.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_848fc29041db,validation,ይህም ሕክምናውን ለማግኘት በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ እና ጳውሎስ ሆስፒታሎች የነበረውን ወረፋና የሰዎች መጨናነቅ እያቃለለ መሆኑ ነው የተመላከተው።,spk_a1350eef8846,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-22.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_df6fe50d0e8d,validation,ይህንንም ነኝ ብሎ የተቀበለውን የራሱን ምስል ወስዶ የሚመዝንበትና ለራሱ የሚሰጠውን ዋጋ የሚተምንበት ሚዛን በልቡ ይኖራል ።,spk_a1350eef8846,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-20.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_cad91601f0bb,validation,በጉባኤው በጣሊያን ሮም ተካሂዶ የነበረው የመጀመሪያው የተመድ የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤ ላይ የተቀመጡ አጀንዳዎች አፈጻጸም ይገመገማል።,spk_915ee5035a68,am,7.593,4.708,0.305,7.593,-39.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_379de272718f,validation,የጅማ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ታደሰ ሀብታሙ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ የበኩሉን እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.594,8.903,0.817,10.594,-34.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_f7086af52f55,validation,ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ወጣቶች ለሚወስዱት ስልጠና ጥሩ ቆይታ እንዲኖራቸው አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,6.833,5.719,0.427,6.833,-38.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_b22f45abe572,validation,በቂ ውኃ ከመጠጣት በተጨማሪ ፍራፍሬዎችንና አትክልቶችን ማዘውተር እንደሚመከርም ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,6.074,4.449,0.333,6.074,-38.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_76c76b4fdd2c,validation,ለእዚህም በክልሉ ዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 93 ሺህ 797 ተማሪዎች ውስጥ ከ56 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸውን በማሳያነት ጠቅስዋል።,spk_915ee5035a68,am,15.674,8.11,0.794,15.674,-39.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_4f7f34f7c2a6,validation,ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት አበረታች ውጤት ማምጣቱን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_915ee5035a68,am,7.274,6.37,0.0,7.274,-38.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_216e74a70776,validation,ፋይዳ መታወቂያ የግብርና ትራንስፎርሜሽንን፣  የገጠር ፋይናንስን  የአርሶ አደሮች መረጃ አያያዝን፣ የመሬት አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ቁልፍ ጉዳይ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,9.834,8.102,0.512,9.834,-35.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_8498ef8e7f36,validation,ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂ የውጭ ሀገር ዜጎችን ተቀብላ ጥበቃና ከለላ እያደረገችላቸው መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.594,5.066,0.528,10.594,-39.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_90176ff8a982,validation,የደንበኞችን እርካታ ማላቅ፣ ኦፕሬሽናል ልህቀትን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ብቃት መለካት እና የገበያ መሪነቱን ማረጋገጥ የስትራቴጂው ስኬታማነት መለኪያዎች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,13.034,6.221,0.306,13.034,-39.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_157c02ebe9bd,validation,ዛሬ በተደረገ ሌላኛው ጨዋታ የሊጉ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_915ee5035a68,am,4.913,3.528,0.385,4.913,-39.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_d44e4478bb61,validation,በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ  በ37 ሺህ 699 ኃይል ተሸካሚ  ትራንስፎርመሮችን በመፈተሽ ማስተካከያ እየተደረገ እንደሚገኝ አብራርተዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.553,7.656,0.641,10.553,-40.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_4545ac6b62b3,validation,ወጣት ወንዶችና የልጃገረዶች ባህላዊ የጎቤና ሽኖዬ ጨዋታን በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተገኝተው በማቅረብ የከተማዋ አመራር አባላትን እንኳን አደረሷችሁ ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.834,8.308,1.669,12.834,-37.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_ac32b0478ad2,validation,በውይይት መድረኩ ላይም የከተማው የሃይማኖት አባቶችና  የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,4.274,2.788,0.425,4.274,-41.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_ba61d851593f,validation,በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የወላይታ አብያተክርስቲያናት ህብረት ሰብሳቢ ፓስተር አበራ አይዴ (ዶ/ር)፤ የሰላም ጉዳይ የማይመለከተው ዜጋ ስለሌለ ለሀገር ሰላምና ልማት ስኬቶች በጋራ መስራት አለብን ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,13.194,10.531,0.348,13.194,-35.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_d44221205305,validation,ዘላቂና አካታች የሥርዓተ-ምግብ ሽግግርን ለማፋጠን በአነስተኛ ማሳ ላይ የሚያርሱ አርሶ አደሮችን ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።,spk_915ee5035a68,am,8.514,5.322,0.324,8.514,-38.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_ef3b6a0254c1,validation,አባገዳ ሰቦቃ ለታ በበኩላቸው፤ ጎቤና ሽኖዬ ለረጅም ዘመናት ተጠብቀው የቆዩ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.313,5.175,0.924,8.313,-35.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_61b249070b5b,validation,የገንዳውሃ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አብዱልከሪም ሙሀመድ በበኩላቸው፤ የወባ መከላከያ ክትባት መጀመሩ መንግስት የማሕበረሰቡን ጤና በዘላቂነት ለመጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.274,6.755,0.0,12.274,-42.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_09a92efcccf0,validation,የተመለከቷቸው ስራዎች ኢትዮጵያ ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ ዘመናዊ እርሻ ላይ ያላትን ዕቅድ የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,9.594,5.449,0.445,9.594,-39.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_c8d785988961,validation,በሚደረገው ጥረት  የሕክምና ግብዓትን እስከ ቀበሌ ድረስ ለማድረስ በተደረገው ጥረት  ማሕበሩ ማገዙን  ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.073,5.931,0.392,8.073,-35.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_8555079fd5b6,validation,የሀገር ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት በመሆኑ ከምንም በላይ ለሰላም ፣ ለልማት መትጋትና ለሀገር ግንባታ መስራት አስፈላጊ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_915ee5035a68,am,7.114,6.443,0.305,7.114,-36.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_0b8a7a0bb834,validation,መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረትም የአዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ በ2013 ዓ/ም ተጀምሮ አሁን ላይ በማጠናቀቅ በተያዘው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን እየተቀበለ ይገኛል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.674,9.372,0.304,10.674,-35.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_7c09d0c3f6aa,validation,በመድረኩ ላይ የተገኙት የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) እንዳሉት፤  የጤና ልማትና የፀረ-ወባ ማሕበር ወባን አሰቀድሞ ለመከላከል  መንግስት እያከናወነ ያለውን ተግባር በማገዝ  የድርሻውን እየተወጣ ነው።,spk_915ee5035a68,am,13.993,6.837,0.391,13.993,-37.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_c92e88c1f3e1,validation,የአማርድ 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችን ጨምሮ፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ-መፃህፍት፣ የተማሪዎች ማደሪያና መመግቢያ ክፍሎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ሌሎች 19 ዓይነት ግብዓትን የያዘ መሆኑን ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል ።,spk_915ee5035a68,am,14.914,12.96,0.365,14.914,-37.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_192b4b3565bf,validation,የዛሬው ድጋፍ ለተወሰኑ ሰዎች የተደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ ሁሉም ሰው አጋዥ የሌላቸውን ወገኖች በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_915ee5035a68,am,7.633,6.405,0.57,7.633,-37.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_7dbd873ff555,validation,የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ሲስተር ምግብ ፈንታ እንዳመለከቱት፤ የገንዳውሃ ከተማ የወባ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተጀመረባቸው  አካባቢዎች አንዱ ነው።,spk_915ee5035a68,am,11.153,5.847,0.328,11.153,-42.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_89057261a66c,validation,በየጊዜው የሚያጋጥመው የአየር ንብረት ለውጥ አሉታዊ ተጽዕኖ አነስተኛ ማሳ ባላቸው አርሶ አደሮች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።,spk_915ee5035a68,am,11.514,5.682,0.425,11.514,-40.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_efbcc25650d0,validation,የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤  የጉራጌን ባህልና ቋንቋ በጥናትና ምርምር የማሳደግ እና ጠብቆ የማቆየት ስራ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,11.573,11.058,0.0,11.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13e2d0e78140,validation,አቅመ ደካማ ወገኖች  ከሚደረግላቸው የቤቶች እድሳት ባለፈ በእርሻ፣ በእንስሳት እርባታ፣ በንግድና በሌሎች ገቢ ማስገኛ ዘርፎች ተሰማርተው ኑሯቸውን በዘላቂነት እንዲቀይሩ ይደረጋል ብለዋል።,spk_585be335297d,am,12.893,12.011,0.0,12.893,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26afe3356e81,validation,በዚህ ውቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደተናገሩት በጎ ፈቃደኝነት የሰው ልጆችን በእኩልነት ማገልገል ያስቻለ ሰብዓዊነትና ፍቅር የሚገለጽበት ዘመን የማይሽረው የመልካምነት ማሳያ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,13.694,11.513,0.614,13.694,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a808eda4db9,validation,የፕሮጀክቱ ግንባታ የቆየ የመጠጥ ውሃ ችግራቸውን ለመፍታት ያለመ በመሆኑ ለስኬታማነቱ ከሌሎች ነዋሪዎች ጋር በመሆን የድርሻቸውን እንደሚወጡም አረጋግጠዋል።,spk_585be335297d,am,10.254,9.6,0.0,10.254,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fe5033f2647,validation,በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ እንደ መሶብ አንድ ማዕከል ዓይነት አዳዲስ የአሠራር መንገዶች የተዘረጉት ግልጽነትን እና ተጠያቂነትን በመፍጠር ሙስናን ለመከላከል መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_585be335297d,am,10.854,9.4,0.357,10.854,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_505f64238277,validation,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መመሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ፤ የፈተናው የህትመት ሥራ በሚመለከተው አካል ተጠናቆ አስፈላጊው ጥበቃ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_585be335297d,am,13.694,12.327,0.0,13.694,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ed3a9de031a,validation,በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ፣ በአብርሃጅራና ጋብላ ከተሞች፣ በቋራ ወረዳ ፋርሻሆ ቀበሌና በመተማ ወረዳ መሸሃ ቀበሌ ከፍተኛ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በግንባታ ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_585be335297d,am,14.094,12.989,0.0,14.094,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ead75e4cbf9,validation,የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል፣ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማስፋትና የጤና ሥርዓቱን በዘላቂ ሀገራዊ ኢንቨስትመንትና ኢኖቬሽን መደገፍ የሚያስችሉ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉበት ተናግረዋል።,spk_585be335297d,am,14.454,13.287,0.0,14.454,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12f6312e9426,validation,በመርሃ ግብሩ ላይ የጉራጌ  ባህላዊ እሴቶችን የሚያሳይ ኢግዚቢሽን ለእይታ የቀረበ ሲሆን በጀፎረ ዙርያ የተዘጋጀ ጥናታዊ ፅሁፍ እና የአካባቢውን ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት የሚያሳይ ቴአትር እንደሚቀርብ ይጠበቃል።,spk_585be335297d,am,14.334,12.865,0.318,14.334,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14e29e7f0bb5,validation,በዚህም በ2018 የትምህርት ዘመን በክልሉ ከ1 ሚሊዮን 350 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችል የዝግጅት ሥራ መከናወኑን ነው ያስረዱት፡፡,spk_585be335297d,am,11.213,9.493,0.412,11.213,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b36cb49d194,validation,የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ዘቢባ መሀመድ ናስር በበኩላቸው፤ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ወደ ትምህርት ቤት ማምጣት ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት የሚያግዝ ነው፡፡,spk_585be335297d,am,13.014,12.109,0.417,13.014,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9648e6cd5af7,validation,በዚህ ረገድ አሁን ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር ባህላዊ እሴቶችን የመጠበቅ፣ የመንከባከብና በጥናትና ምርምር የታገዘ ቀጣይነት ያለው ስራ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,12.373,10.708,0.637,12.373,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ccdd6575116,validation,ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የህዝብ በዓላቱን በማልማትና በማስተዋወቅ እሴታቸው ተጠብቆ በድምቀት እንዲከበሩ እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,9.594,8.198,0.0,9.594,-31.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_92a75ca7173c,validation,ይህ መድኃኒት አዲስነቱ ለኮሮና ቫይረስ ሕክምና ቢውል ሕይወት ለመታደግ ይጠቅማል መባሉ እንጂ ከዚህ ቀደም ያልነበረና አዲስ የተገኘ መድኃኒት አይደለም።,spk_e468445efd31,am,11.393,9.758,0.465,11.393,-26.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_fbc345848a98,validation,እንዲሁም  309 ዲጂታል ፓርኮች መገንባታቸውንና በ3 ሺህ 882 የትምህርት ቤቶች ደግሞ ደረጃ የማሻሻል ስራ መከናወኑን አውስተዋል።,spk_e468445efd31,am,9.954,9.552,0.402,9.954,-28.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_a2eb1e7ff054,validation,ከሐምሌ18  እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ.ም  ባሉት ቀናት ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ከተማ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ ማለፍ ክልክል መሆኑንም ረዳት ኮሚሽነር ናስር ጠቁመዋል።,spk_e468445efd31,am,14.434,13.019,0.405,14.434,-32.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_a3115f4061cc,validation,ከዚህ ቀደም የታካሚ ካርድ ተፈልጎ ስለማይገኝ ለብዙ እንግልት እና ምልልስ ይዳረጉ እንደነበር አስታውሰው በዚህ ወቅት በአጭር ጊዜ ውስጥ ካርድ አውጥተው የህክምና አገልግሎት ማግኘት መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,12.153,11.393,0.369,12.153,-29.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_3bf32e327c85,validation,ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች የዓድዋን ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,5.713,5.713,0.0,5.713,-28.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_a327a0dc46c4,validation,እናቱ ፅዳት እየሰራች ልጆቿን ለማሳደግ ደፋ ቀና ስትል ገና በለጋ እድሜው ሊያግዛት ቆሻሻ እየሰበሰበ መሸጥ ጀመረ ።,spk_e468445efd31,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-28.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_8466990ae514,validation,ክብረ በዓላቱን በሀገር አቀፍ፥ በአህጉር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ሀገራዊ ገፅታን ለመገንባት ከመገናኛ ብዙሃን ብዙ ስራ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,9.914,8.96,0.421,9.914,-31.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_52bb27a16e21,validation,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ማዕከል ባለሙያዎች በቀረቡ የስምምነት ማጸደቂያ ረቂቅ አዋጆች ላይ ጥያቄ እና አስተያየት ሰጥተዋል።,spk_e468445efd31,am,7.753,7.753,0.0,7.753,-30.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_779f89dc65b7,validation,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር ዝናቡ አስራት ተቋሙ የሕዝብን ታሪክ፣ ቋንቋ፣ ባህልና ዕውቀት መሰረት ያደረጉ ጥናቶች በማከናወን የባህል ሕዳሴን ለመደገፍ መቋቋሙን ገልጸዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,11.993,11.617,0.0,11.993,-28.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_29b7bfdf6f98,validation,ዜጎች ሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላትን በድምቀት እና በአብሮነት እንዲያከብሩ መንግሥት አበክሮ እንደሚሰራም አስታውቋል።,spk_e468445efd31,am,7.713,7.255,0.458,7.713,-26.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_d3d22bc47d87,validation,በዓላቱ አዲስ ዓመት መምጣትን ተከትሎ አዲስ ተስፋና አዲስ ብርሃን በማንፀባረቅ ሕብረተሰቡ በአብሮነት በአደባባይ  የሚያከብራቸው እንደሆኑ ጠቅሰዋል።,spk_e468445efd31,am,9.073,9.073,0.0,9.073,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3221fef7061d,validation,በተያዘው የትምህርት ዘመን የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ረገድ በመንግስት የተጀመሩ ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ የላቀ ሚናችንን እንወጣለን ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,9.194,8.512,0.0,9.194,-25.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_cbe90ec8d184,validation,ሱቃችሁ ውስጥ የሚሸጡት የሴት ቦርሳዎች ዲዛይናቸው በጣም ያምራል፣ ነገር ግን ከጥቁር እና ከቡናማ ቀለም ውጪ ሌላ ደማቅ ቀለማት ያሏቸው አማራጮች ካሉ እስኪ አሳዩኝ።,spk_e468445efd31,am,13.354,10.287,0.6,13.354,-26.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_9de8ce6bcc71,validation,ለዚህ ህመም ህክምና የሚሰጡ ሀኪሞች ስፔሻሊስቶች ሳይካትሪስት፣ ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት እና የመጀመሪያ ደረጃ እንክብካቤ ሰጪ አካላት ናቸው ።,spk_e468445efd31,am,11.594,10.035,0.0,11.594,-28.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_fe120da3b586,validation,በግርድፉ ወደ እኛ ስናመጣው ደስተኛ ለመሆን ህይወት ፈተና አልባ እስክትሆን መጠበቅ አይገባንም በችግሮቻችን መሀልም ሆነን ደስተኛ መሆን ይቻላል ትላለች ።,spk_e468445efd31,am,10.754,9.401,0.314,10.754,-24.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_596db856ed29,validation,በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል፣የ10 ኪሎ ሜትር አስፋልት እና አራት ኪሎ ሜትር የውስጥ ለውስጥ መንገድና ሌሎችም ግንባታዎች እየተገባደዱ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,12.354,11.239,0.301,12.354,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d161a1741be,validation,ስለዚህ ደምና በደም ውስጥ ያሉ ለፀጉር ዕድገት አስፈላጊ ንጥረ ነገሮች ፀጉራችን ወደሚበቅልበት የራስ ቆዳ ማድረስ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች የአንበሳ ድርሻውን ይጫወታል።,spk_e468445efd31,am,13.514,12.202,0.0,13.514,-27.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_18335689b35a,validation,የቀድሞው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋዜጠኛ ገብረሕይወት ካህሳይ ሥርዓተ ቀብር ወዳጅ ዘመዶቹ እና የሙያ አጋሮቹ በተገኙበት በአዳማ ቅዱስ መድኃኒዓለም ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፀመ።,spk_e468445efd31,am,12.914,11.499,1.415,12.914,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_b0a8965d2ce3,validation,በዚህም በመዲናዋ የተጀመረውን ማስ ስፖርት አንድ መፍትሄ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_72c58bf7281c,validation,በ2018ዓ.ም አዳዲስ ከ80 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተመላክቷል፡፡,spk_e468445efd31,am,8.034,6.961,0.588,8.034,-28.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_272488c19c9a,validation,በመድረኩ ላይ የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎችና ከየተቋማቱ የተወጣጡ  የውስጥ ኦዲተሮች ተሳትፈዋል።,spk_e468445efd31,am,9.793,8.257,0.925,9.793,-21.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_667d04a492fe,validation,በ2017 በጎ ፈቃድ ስራዎች ከ16 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉንም ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-24.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_94895230ff11,validation,ለሁሉም ሰው ሁሉንም ነገር ልትሆን አትችልም ከእኛ መካከል ምርጥ የሆኑት ይህን ያውቁታል ለምን ቅድሚያ መስጠት እንዳለብህ እወቅ ።,spk_e468445efd31,am,9.034,7.807,0.397,9.034,-23.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_986abbdc7da9,validation,በጥናት እንደተረጋገጠው በተገቢው ሁኔታ ያልተያዘ የመሰልቸት ስሜት በአደንዛዥ እጽ ለመለከፍ ለአልኮል መጠጥ ራስ ለማጋለጥና ብዙ ምግብን ለመመገብ አሳልፎ ይሰጣል ከዚህም በተጨማሪ ለድብርት ስሜት ።,spk_e468445efd31,am,17.634,15.692,0.0,17.634,-25.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_7e9426eeab34,validation,ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ በደመራ ማመቻቸት ላይ መሳተፉን ጠቅሶ፤ በዓሉ ሐይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ በተሳካ መልኩ  በፍቅር እንዲከበር  አሁን ላይ እያስተባበርን እንገኛለን ብሏል።,spk_e468445efd31,am,11.553,10.435,0.0,11.553,-34.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_7a3190bac70f,validation,የዚህ ታላቅ ውድድር መስራች የሆነውን ጀግናው አትሌታችንን ሻለቃ ኃይሌ ገ/ሥላሴን፣ እንዲሁም አጠቃላይ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አመራሮችን ባለሙያዎችንና አስተባባሪዎችን ለዘመን ተሻጋሪ ሥራችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,14.473,13.075,0.488,14.473,-31.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_bc144f832d73,validation,ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን እኤአ በ1993 ከፈረመች በኋላ የሰዎችን መረጃ የመጠየቅ፣ የመቀበልና የማስተላለፍ ነፃነት ተቀላቅላለች ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,12.914,12.236,0.0,12.914,-28.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_6ee7b969e8bc,validation,ጀግንነት ማለት የፍርሃት አለመኖር ሳይሆን በፍርሃት ላይ ማሸነፍ እንደሆነ ተምሬአለሁ ጎበዝ ሰው ማለት የማይፈራ ሰው አይደለም፣ ፍርሃቱን የሚያሸንፍ እንጂ ይለናል ኔልሰን ማንዴላ ።,spk_e468445efd31,am,13.194,10.718,0.603,13.194,-29.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_17ffb8620eb3,validation,ደግነት ዋጋው እጥፍ ድርብ እንደሆነ አንስተው፣ ድጋፍ ያደረጉላቸውን አካላት አመስግነዋል።,spk_e468445efd31,am,5.513,5.513,0.0,5.513,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_7ef5fe9dd613,validation,የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማሕበር ጉባኤ የኢትዮጵያን ማንሰራራት ለአፍሪካውያን የምናሳይበትን ዕድል ይፈጥራል ሲሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_e468445efd31,am,10.553,9.359,0.356,10.553,-30.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_e4bee8caf3e1,validation,በብሪታኒያ እና ሌሎች ሀገራት መድኃኒቱ በተመራማሪዎች ጥብቅ ድጋፍ እንደሚወሰድ የሚናገሩት የጤና ባለሙያዎቹ በተጓዳኝ ሕመም ላሉ ሌሎች የመተንፈሻ ችግሮች ዙሪያ መድኃኒቱ ሲሰጥ እንደነበር አንስተዋል።,spk_e468445efd31,am,14.434,13.295,0.0,14.434,-29.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_59cf7605307d,validation,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የሀገር ፍቅር እንዲሰርጽና የህዝቦች እሴት ጎልቶ እንዲወጣ ያደርጋል ስትል የገለጸችው ደግሞ ወጣት ኢየሩሳሌም ሰማልኝ ናት።,spk_e468445efd31,am,9.754,9.006,0.408,9.754,-33.8,male,18-24,,16000,4,0 clip_e55421e0e22c,validation,እንዲሁም አካላዊ ወይም ስሜታዊ ውጥረት ምልክት ሊሆን ይችላል፣ የተለየ የደም ካንሰር ያለባቸው ሰዎችም ከፍተኛ የነጭ የደም ሴሎች ብዛት ሊኖራቸው ይችላል።,spk_e468445efd31,am,11.914,9.523,0.522,11.914,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_d0df98f190f8,validation,ትጉህ ጋዜጠኛ ከተሰጠው መረጃ ጀርባ የሚያይ፣ ለብሄራዊ ጥቅም የሚቆም እና ለክስና ወቀሳ ያልቸኮለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-23.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_9168022861e2,validation,ፕረዘንቴሽን ልምምድ ይፈልጋል ፕረዘንት የምናደርገውን ነገር በደንብ ማወቃችንን፣ ቋንቋችንን፣ ድምፃችንን እንዲሁም ሰአት አጠቃቀማችንን የምናስተካክለው በልምምድ ነው ።,spk_e468445efd31,am,12.153,10.025,0.357,12.153,-25.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_25776e749368,validation,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚሰራውን ስራ ያግዛል ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፣ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት የተሰጠው ትኩረት በየደረጃው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_8ee290f6b042,am,12.053,10.183,0.364,12.053,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f0a69cb3d0b,validation,የዩኒቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር በላይ ሰምአኒ፤ ዩኒቨርስቲው ሀገራዊ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ይበልጥ ለማስፋፋት የጀመራቸውን ጥረቶች የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8ee290f6b042,am,14.213,11.893,0.367,14.213,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d5effee5a2c,validation,ኮሌጁ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት በታችኛው የትምህርት እርከን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት በምርምር ለመደገፍ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_8ee290f6b042,am,13.133,10.891,0.6,13.133,-23.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed7ab3a1f028,validation,በተለይ ወደትምህርት ቤት የሚመጡ ህጻናትን የሚያገኟቸው የቅድመ አንደኛ መምህራን በመሆናቸው፣ የዛሬ ምሩቃን ለህጻናት በጥሩ ሥነ ምግባር አርአያ ከመሆን ባለፈ ትውልድ የመቅረጽ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_8ee290f6b042,am,15.334,13.316,0.356,15.334,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86fb2109d080,validation,ሚኒስትር ዲኤታው አክለውም፤  የአፋር ክልል ያለውን ልዩ የተፈጥሮ የቱሪስት መስህቦች በማልማት ለዘላቂ ልማት እንዲውል የሚደረገው ድጋፍ እንደሚጠናከር ተናግረዋል ።,spk_8ee290f6b042,am,11.133,9.316,0.368,11.133,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b17c92da14b,validation,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልም የቋንቋ ብዝሃነት ያለበት በመሆኑ በተለያዩ ቋንቋዎች ዜና እና ፕሮግራሞችን ተደራሽ በማድረግ ሀገራዊ ተልዕኮውን ለመወጣት የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ በመሆኑ ከክልሉ ኮሙንኬሽን ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የተደረገው ስምምነት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,20.694,17.386,0.309,20.694,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_721f229750f5,validation,በተለይም በመሬት ልማት፣ በካዳስተር እና በማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ዘርፎች ትኩረት ተደርጎ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,10.414,7.688,1.072,10.414,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_07fe8e72903c,validation,የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አቢቲ ኤዳኦ በበኩላቸው በክልሉ ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመግታት ለወጣቶች የግንዛቤ ማስረጽ ስራ እየተሰራ ነው።,spk_87f604225074,am,13.133,10.514,1.329,13.133,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_190759132864,validation,የወጣቶችና የመዲናዋ ነዋሪዎች በጎ ዐሻራን የማኖር ሰው ተኮር አገልግሎት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ጠቁመዋል።,spk_87f604225074,am,8.373,7.147,1.226,8.373,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48d091129f33,validation,“ጥርን በባሕር ዳር” ሁነቶች የከተማዋን የቱሪዝም መስሕቦች ይበልጥ በሚያስተዋውቁ ዝግጅቶች እንደሚከናወኑ የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።,spk_87f604225074,am,12.373,9.796,1.186,12.373,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_513af519a4a8,validation,ዛሬ በተካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ ላይ  በሥራ አስፈጻሚነት የተመረጡ 15 ወጣቶችም ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።,spk_87f604225074,am,10.893,8.179,2.313,10.893,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_876cfab79896,validation,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሶሰተኛ ዲግሪ(PhD) ትምህርት ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_87f604225074,am,7.894,6.249,1.281,7.894,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48839c370d74,validation,ወጣቶች በዘላቂ ልማት ግቦች ትግበራ ላይ ያላቸውን ቁርጠኝነት ማሳደግ እና በአገር ልማት ያላቸውን ተሳትፎ የሚያጠናክሩ አዳዲስ ሀሳቦች እና የትብብር መንገዶች መፍጠር የሚጠበቁ  ውጤቶች ናቸው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,13.493,11.179,1.02,13.493,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a2b06f0b7f4c,validation,በበርካታ ሀገራት የሚታየው መሰል ዝርፍያ በኢትዮጵያም ከለውጡ በፊት ምልክቶች ታይተው እንደነበር አስታውሰዋል፡፡,spk_87f604225074,am,9.694,7.031,1.01,9.694,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca3f9885842f,validation,ወጣቶቹ በትራፊክ አገልግሎት፣ በደም ልገሳ፣ በማዕድ ማጋራት፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በቤት እድሳት፣ በክረምት ትምህርትና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,15.094,12.829,1.254,15.094,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76125d2e9e16,validation,አውስትራሊያዊቷ ጄሲካ ሁል፣ ፖርቹጋላዊቷ ሳሎሜ አልፎንሶ እና ፈረንሳያዊቷ አጋት ጉሌሞት ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።,spk_87f604225074,am,11.774,8.756,1.418,11.774,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be9cf72b96af,validation,ሌብነትን በመቀነስ ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያበረክተው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከል ቁጥርን በዋና ዋና ከተሞች በማስፋፋት በቅርቡ ወደ 20 እንደሚያድግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡,spk_87f604225074,am,15.973,11.915,0.0,15.973,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3808152668,validation,በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ በተግባር የታየውን ህብረ ብሔራዊ አንድነት በሌሎች የልማት ስራዎችም አጠናክረን ማስቀጠል ይገባናል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_87f604225074,am,16.053,12.031,0.852,16.053,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5121a600bfb,validation,"""ሃቢታት ፎር ሂዩማኒቲ"" በድሬዳዋ ከተማ በ38 ሚሊዮን ብር ያስገነባቸው 28 ዘመናዊ ቤቶች ዛሬ ተመርቀው ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ተሰጥተዋል።",spk_87f604225074,am,12.454,9.967,1.544,12.454,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_067b0dc327f3,validation,ከገጠር እስከ ከተማ የጤና ተደራሽነትን የማስፋትና የዜጎችን ጤና በመጠበቅ ረገድም ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,9.893,7.953,1.078,9.893,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56a2d1be594f,validation,ከዚህም በተጨማሪ ክልሉ ኢትዮጵያዊያንን ያስተሳሰረው የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገኛ በመሆኑ ትልቅ የስበት ማዕከል ስለመሆኑ አንስተው፥ በቀጣይ ኢትዮጵያን አሻጋሪ የሚያደርጉ የሚዲያ ስራዎችን ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,17.213,13.981,1.134,17.213,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11554de2be9a,validation,እንዲሁም በዓሉ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት የሚንጸባረቅበት ሆኖ ለመጪው ጊዜ ተስፋ የሚሰነቅበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_87f604225074,am,9.133,7.318,0.667,9.133,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3be78eca2fd1,validation,"""በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወደቀን ማንሳት፣ የተቸገረን መርዳት፣ የህሊናና የአካል ሰላም የሚሰጥ ተግባርን መፈፀም ባህል መሆን ያለበት ጉዳይ ነው"" ብለዋል።",spk_87f604225074,am,11.213,8.627,1.259,11.213,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_044ff6be8175,validation,በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፣ የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ጀሚላ ሲምብሩ፣ አባ ገዳዎች፣ ሃዳ ሲንቄዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።,spk_87f604225074,am,15.094,10.584,0.655,15.094,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b11757fb5a57,validation,የአዲስ አበባ ሰማይ ዝናብ አዝሏል፤ ወቅቱም ክረምት ነው። ለዝናብ ሸብረክ ባላለው የኮሪደር ልማት እየተዋበች ያለችው መዲናዋ ክረምትና በጋውን የሰው ተኮር ማህበረሰባዊ ተግባራትን ባህል እያደረገች ትገኛለች።,spk_87f604225074,am,16.253,11.759,1.606,16.253,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aabbc35b9d1,validation,በትምህርት ዘመኑ የመማር ማስተማር ስራውን የሚያቀላጥፉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ገልጸው በዚህም በመንግስት በጀት እና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች ግንባታ፣ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና የዲጂታል ፓርኮች ግንባታ ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,19.494,16.121,1.094,19.494,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7494021d436,validation,የከተሞችን ፈጣን እድገት የሚመጥን አገልግሎት ለማቅረብ በዘጠኝ የክልሉ ከተሞች የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ዲጂታል የማድረግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,12.733,10.663,1.087,12.733,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80cd39d8016d,validation,የክልሉ መንግስትም ተቋሙ ለሚያከናውናቸው ስራዎች አስፈላጊውን ትብብርና እገዛ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,7.614,6.276,0.895,7.614,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a43703f8a7,validation,በአማራ ክልል በህዝብና በመንግስት ትብብር የተቋቋሙ 43 የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የመድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_87f604225074,am,14.334,11.281,0.0,14.334,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bee1f0f916a,validation,አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ ለሲኒማው ዘርፍ ጥራት መሻሻልና ዕድገት ወሳኝ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ሲሉ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገለፁ።,spk_87f604225074,am,11.254,9.323,0.848,11.254,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_924959550d28,validation,በቀጣይም ዓለም አቀፍ የማከማቻ መጋዘኖችን ደረጃ የጠበቀ የማስፋፊያ ስራ የማከናወን እቅድ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_87f604225074,am,12.094,8.53,1.383,12.094,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ffcecd5d8f5,validation,በተለይም የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን ዲጂታላይዝ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎትን ማረጋገጥ ተችሏል ብለዋል።,spk_87f604225074,am,10.293,8.521,0.995,10.293,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59e7923f6096,validation,በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የከተማዋን ዕድገት የሚመጥን የፖሊስ ተቋም እየተገነባ መሆኑን የሚያመለክት መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ።,spk_87f604225074,am,16.294,13.057,1.48,16.294,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f2b627659c,validation,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቁመው፤ የተሟላ መሰረተ ልማት ያሟሉ ቤቶች ለዜጎች ተደራሽ እንዲሆኑ እድል መፍጠሩን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,18.373,15.11,0.453,18.373,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93a70be044a6,validation,በዚህም በተያዘው ክረምት ከ300ሺህ በላይ ወጣቶች በ17 የተለያዩ መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,11.973,9.674,0.833,11.973,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5804cf15d77b,validation,የፌደራል ተቋማት በድሬዳዋ ተገኝተው የማህበራዊ አገልግሎት ችግሮችን ለማቃለል እያከናወኑ የሚገኙት ተግባራት አበረታች ናቸው ያሉት ደግሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው።,spk_87f604225074,am,14.293,10.754,0.419,14.293,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_263e04963fcf,validation,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን(CIFF) መስራች እና የቦርድ ሊቀመንበር ሰር ክሪስቶፈር ሆን ጋር ተወያይተዋል።,spk_788a3a295100,am,9.354,8.641,0.0,9.354,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e68d08e2260,validation,የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) እንደገለጹት በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ መምህራንን የማብቃት ሥራ በተከታታይ እየተሰራ  ይገኛል።,spk_788a3a295100,am,9.713,7.586,0.808,9.713,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d705b5037964,validation,የሲዳማ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የኩላሊት እጥበት ማእከሉን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.713,7.795,0.652,9.713,-41.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6956ef7a1704,validation,በዓሉንም ስናከብር ይቅርባይነት፣ ደግነትና ርህራሔን በማሳየትና ሌሎችን በመደገፍና በማገዝ መሆን አለበት  ሲሉ አክለዋል።,spk_788a3a295100,am,8.393,7.691,0.702,8.393,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_389a01e64fe0,validation,በቀጣይም በክልሉ በዜጎች ላይ ሊፈፀሙ የሚችሉ የመብት ጥሰቶችን አስቀድሞ ለመከላከል ከባለድርሻ አካላት ጋር የተጀመረው ቅንጅታዊ ስራ ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ርዕሰ መስተዳደሯ ገልፀዋል።,spk_788a3a295100,am,11.434,9.754,0.803,11.434,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0236949925bb,validation,ያላትን እምቅ ሃብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ማዋል ባለመቻሉ ለበርካታ ዓመታት ስሟ ከተረጂነት ጋር ሲነሳ መቆየቱን አውስተዋል።,spk_788a3a295100,am,8.633,7.22,0.572,8.633,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9687f49b2a03,validation,በዓሉን በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል።,spk_788a3a295100,am,7.274,5.578,0.748,7.274,-38.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee81f66ca213,validation,በጉጂ ዞን ባለፈው ዓመት በ935 የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች 32 ሺህ 725 ህጻናት የመማር እድል እንዳገኙም አስታውሰዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,9.514,7.66,0.0,9.514,-41.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130bbd445b3c,validation,እንደ ባለታሪኮቹ ገለጻ፣ በርካታ ወጣቶች በአገር ሰርተው ከመለወጥ ይልቅ የማያውቁትን አገር በመናፈቅ ለተለያዩ አደጋዎች ይጋለጣሉ።,spk_788a3a295100,am,8.553,6.254,1.034,8.553,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f8752ab1252,validation,የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቅርቡ የጀመረው የካንሰር የጨረር ሕክምና አገልግሎት ከእንግልትና ከውጣ ውረድ ታድጎናል ሲሉ ታካሚዎች ተናገሩ፡፡,spk_788a3a295100,am,9.594,5.418,0.0,9.594,-43.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e757dc811442,validation,ሆስፒታሉ በቅርቡ በጀመረው የጨረር ሕክምና አገልግሎት ከ100 በላይ የካንሰር ሕሙማን አገልግሎት ማግኘት እንደቻሉም አስታውቋል፡፡,spk_788a3a295100,am,7.633,6.749,0.0,7.633,-41.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d4431a6205,validation,የትራፊክ አደጋን ለመከላከል በሚደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት የባለድርሻ አካላት ትብብርን በማሳደግ ከግንዛቤ ፈጠራ ባለፈ የተሽከርካሪ ደህንነት ቁጥጥር ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,11.233,9.764,0.0,11.233,-37.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dc26d8ed8ac,validation,በድሬዳዋ የለገሐር አደባባይ እየተከበረ በሚገኘው የመስቀል ደመራ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርቶሎሜዎስ እና የየአድባራቱ  አስተዳዳሪዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችና አመራሮችን ጨምሮ ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች ታድመዋል።,spk_788a3a295100,am,20.953,13.999,0.62,20.953,-43.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_098f12f047d6,validation,በቀጣይም የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት፣ ሙዚየምና ቅርሶችን በመጠገን፣ በመጠበቅና በማስተዋወቅ የተሻለ ገቢ እንዲገኝ ይሰራል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,10.313,7.895,0.499,10.313,-37.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7af6722d36b,validation,የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ፕሮቮስት ሙሉቀን ተስፋዬ(ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉንና ኮሌጁን የላቀ የህክምና አገልግሎት ማዕከል ለማድረግ መሰረተ ልማት ማሟላትና የአገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል ላይ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች ተሰርተዋል።,spk_788a3a295100,am,17.073,14.786,0.0,17.073,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6122570745,validation,የቁልቢ ገብርኤል ንግሥ ክብረ በዓልን  መደጋገፍን ፣አብሮነትንና አንድነት ይበልጥ በሚያጎላ መልኩ እንዳከበሩ የበዓሉ ታዳሚ ምዕመናን ተናገሩ።,spk_788a3a295100,am,10.514,8.055,1.184,10.514,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0f98f508c10,validation,ከተጀመረ አራት ዓመት የሆነው የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በወጣቶች መካከል ትስስር በመፍጠር ለሀገራዊ መግባባት አስተዋጽኦ ማበርከቱን የገለፁት ደግሞ በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ እንደገና ፈቃዱ ናቸው።,spk_788a3a295100,am,16.553,13.986,0.558,16.553,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b4daf14f322e,validation,በተለይ በዛሬው እለት በዞኑ ቀርሳ ወረዳ በሃ ኮሱም እና በረካ ቀበሌ ለአገልግሎት ያበቃቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የአካባቢው ማህበረሰብን ችግር የሚፈቱ መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_788a3a295100,am,13.274,10.858,0.449,13.274,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c47f413b6972,validation,ሌላው የበዓሉ ታዳሚ አቶ ተስፋዬ ታፈሰ፤  ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከመጡት ምዕመናን ጋር በዓሉን በጋራና በአብሮነት ማክበራቸውን ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.553,8.695,0.498,9.553,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75e58b997b16,validation,ፕሮጀክቶቹ በከተማ አስተዳደሩ በጀት ብቻ ሳይሆን ህዝብን በማስተባበር እንደሚገነቡም ነው ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገለጹት፡፡,spk_788a3a295100,am,7.553,6.754,0.325,7.553,-36.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0067fa6068f5,validation,እውቅናና ሽልማቱ የተበረከተው በመዲናዋ በሚገኙ ከመንግስት እና ግል ትምህርት ቤቶች ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ 336 ተማሪዎች ናቸው።,spk_788a3a295100,am,10.914,9.423,0.478,10.914,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa5259a512a5,validation,በክልሉ አዲስ ለተደራጁ የቀበሌ መዋቅሮች  6ሺህ 800 የሞተር ብስክሌቶች ተከፋፍለዋል።,spk_788a3a295100,am,5.913,4.148,0.67,5.913,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d01b416526b,validation,መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ደረጃቸውን የጠበቁ ቅድመ መደበኛና የሌሎች የመደበኛ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ እንደሚያስፋፋ አስታውቀዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,10.754,7.916,0.0,10.754,-43.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e160a7532659,validation,ሌላው የዚሁ ወረዳ ነዋሪ አቶ ለሚ ባለሚ በበኩላቸው አሁን በአካባቢያችን ያማረ መዝናኛ ስፍራ የተሰራበት ቦታ ቆሻሻ የሚጣልበትና ለእይታም የማይማርክ ነበር ይላሉ።,spk_788a3a295100,am,12.594,6.063,1.289,12.594,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8b5042e2ab5,validation,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከተመረቀበት ጊዜ አንስቶ ያለ ምንም መቆራረጥ አገልግሎት እየሰጠ ነው ያሉት ነዋሪዎቹ ረጅም ጊዜ እንዲያገለግልም አስፈላጊውን ጥበቃና እንክብካቤ እያደረጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,12.233,11.107,0.313,12.233,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23e6351deba9,validation,የክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፥ አዲሱን የዘመን መለወጫ በዓል ስናከብር አቅመ ደካሞችንና አረጋውያንን መጠየቅና መርዳት ይኖርብናል ብለዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,11.754,9.952,0.564,11.754,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7ad4cba1601,validation,አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የስኬት እንዲሆን ተመኝተዋል።,spk_788a3a295100,am,4.833,4.525,0.0,4.833,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4719293be4a,validation,የእውቀት መዳረሻ ሀገርና ህዝብን ማገልገል መሆኑን ያነሱት ተመራቂዎቹ ስራ ፈጣሪ በመሆን ለሌሎች ወጣቶችም ምሳሌ ለመሆን እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.393,8.421,0.45,9.393,-39.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1664147cf543,validation,በሌላ በኩል ጠመዝማዛ፣ ዳገትና ቁልቁለት ያለባቸው መሬቶች መኖራቸው የአሽከርካሪዎችን ልዩ ጥንቃቄ እንደሚሻ ጠቁመው፣ ከአደጋ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ በጥንቃቄ እያሽከረከሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,14.313,11.836,0.814,14.313,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b24281a1ad72,validation,በዚህም መሰረት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ለሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በዛሬው እለት ከጁምአ ሰላት በኋላ የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርአት የሚካሄድ ይሆናል።,spk_788a3a295100,am,11.674,7.931,1.275,11.674,-38.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9a7a161ffdc,validation,የሕክምና ቡድኑ በሚኖረው ቆይታ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን የመለየት፣ የምርመራና የህክምና አገልግሎት ከመስጠት በተጓዳኝ ለተጨማሪ ህክምና ከሆስፒታሉ ጋር የማገናኘት ስራ እንደሚሰራም አስረድተዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,15.114,11.766,0.884,15.114,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7589553db5f,validation,በአይሳኢታ ከተማ የሚገኘውና ግንባታው ላለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሱልጣን አሊሚራህ መስጅድ ለምርቃ መብቃቱም የዚሁ ጥረት አካል ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,10.873,8.084,1.155,10.873,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71440664272f,validation,በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች የመስህብ ሀብቶችን መጎብኘታቸው ተገለጸ።,spk_788a3a295100,am,10.633,9.142,0.565,10.633,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78986f6fcbc0,validation,ተመራቂዎች በቆይታቸው የጨበጡትን እውቀትና ክህሎት በመጠቀም ያስተማራቸውን ማህበረሰብ በሙያቸው ማገልገል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_788a3a295100,am,8.393,6.987,0.452,8.393,-38.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_085447beac83,validation,የተደረገው ድጋፍ በተለይም በኮሌራ በሽታ ከመያዝ አኳያ ስጋት ላለባቸው አካባቢዎች አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_788a3a295100,am,7.354,5.089,0.383,7.354,-43.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb9832903544,validation,በኦሮሚያ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የ“ቡሳ ጎኖፋ” ስርዓት ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች በራስ አቅም ጠንካራ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲ አስታወቁ።,spk_4b1fbf6951af,am,14.973,12.704,0.496,14.973,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_05e8b9630e57,validation,በዘርፉ ፍትሀዊ አሰራርን ለማስፈን የሚያስችል ምቹ ቀጣናዊና አህጉራዊ ትስስር ለመፍጠር የሚመከርበት መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.614,7.116,0.651,8.614,-35.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_99d3c3367ff1,validation,የዓለምን ህዝብ መመገብ የሚያስችል በቂ ምርት ማምረት፣ በስፋት ወደ ገበያ ማቅረብ፣ ለሁኔታዎች የማይበገር አመራረትና የእሴት ሰንሰለት መዘርጋት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.454,9.494,0.0,13.454,-36.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_60fb6cdfb587,validation,የክልሉ መንግስትም ለስራው ውጤታማነት ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,6.894,6.369,0.0,6.894,-40.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5a3ef0f15f65,validation,በድሬዳዋ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተዳደሩን ውብና ምቹ የመኖሪያ ማዕከል የማድረግ ሂደትን በሚያጠናክር  መንገድ የሚተገበር መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_4b1fbf6951af,am,12.854,10.072,0.0,12.854,-34.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_453cd2aa249f,validation,ሚኒስቴሩ የ2017 በጀት ዓመት የጤና ስርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት ማሻሻያ አፈጻጸም ግምገማና እና የ2018 እቅድ ትውውቅ መድረክ በአዳማ እያካሄደ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.133,8.535,0.392,11.133,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_14137083b6f9,validation,የግል ዘርፍ የጤና ተቋማት ከነበሩበት 15 ሺህ ወደ 28 ሺህ በግል የጤና ተቋማት የሚሰሩ ባለሙያዎችም ከ 30 ሺህ ወደ 120 ሺህ ማደጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,11.573,8.768,0.436,11.573,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_905bc24a0c1f,validation,ኢሬቻ ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተው ድንቅ እሴቷ ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,8.534,5.447,0.307,8.534,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29db437ffd6a,validation,በኢትዮጵያ የስዊዘርላንድ አምባሳደር ሪካርዳ ቻንዳ በበኩላቸው፤ ስዊዘርላንድ እና ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ እየሰሩ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.293,7.545,0.386,10.293,-35.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_91bb94536821,validation,የጉራጌ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በየአካባቢው ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለመርዳት እያገዘ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.053,9.454,0.763,11.053,-36.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_9f8c921bb6af,validation,በክልሉ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት እያከናወናቸው የሚገኙ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ስራዎች ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.334,9.079,1.169,11.334,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_207b98a63293,validation,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በበኩላቸው በክልሉ በነበረው ችግር የቱሪዝም እንቅስቃሴው ተጎድቶ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.373,8.308,0.0,9.373,-37.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_384cf7c8f429,validation,እንዲሁም በትምህርትና ምዘና ስርዓት ዙሪያ ያሉ እሳቤዎች፣ ቴክኖሎጂዎች፣ ልምዶችና ተሞክሮዎች እንደሚቀርቡም ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,7.654,6.528,0.475,7.654,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_787cd4251684,validation,የ2018 ዓም የመስቀል ደመራ በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች  ተከብሯል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,8.194,7.604,0.0,8.194,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6f4db5953e5b,validation,የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ምክትል ኀላፊ አቶ ኑር ጣሂር እንደተናገሩት ድርጅቶቹ ተጣምረው መሥራታቸው የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.094,9.25,0.0,11.094,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b02f241e6dde,validation,በፌስቲቫሉ ላይም ባሕላዊ እሴትና ትውፊቶችን የሚያንጸባርቁ የጎዳና ላይ ትዕይንቶች እንደሚቀርቡ ጠቁመው፤  ይህም የቱሪስቶችን ቆይታ በማራዘም የከተማውን ሕዝብ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,14.973,12.494,0.869,14.973,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef4e62cb48e5,validation,የስደት መረጃና ትንተና ሥርዓት ሁለተኛው ምዕራፍ አገልግሎቱ ያለውን አቅም ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚያግዘው ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.614,6.873,0.383,8.614,-33.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0bbfe61728ef,validation,በተጨማሪም በአገልግሎት ዘመን ያረጁና በ11 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ላይ የተቀበሩ የውሃ ትቦዎችን በመጠገን የውሃ አቅርቦት መቆራረጥን ማሻሻል ተችሏል ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.454,9.086,0.348,12.454,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8eaf6c7c134,validation,ተማሪዎች ከመደበኛ የመማር ማስተማር ጎን ለጎን የሀገራቸውን የመስህብ ሃብቶች አውቀው እንዲያሳውቁ እንደሚሰራ የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_4b1fbf6951af,am,9.854,7.742,1.577,9.854,-34.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f82bc9833d19,validation,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በበኩላቸው የፍትህ ተደራሽነቱን ለማሳለጥ ፍርድ ቤቶችን ዲጂታላይዝ የማድረጉ ስራ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.373,9.308,0.501,11.373,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_758ce2dd723d,validation,የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ልማት መጽናትና መጎልበት ዘወትር በመንፈሳዊ ጸሎት ማሰብና ተሳትፎውን በማጠናከር የሚጠበቅበትን ለመወጣት አበክሮ ሊሰራ እንደሚገባም አስገንዝበዋል ፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,12.133,10.537,0.0,12.133,-40.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad670188ffdf,validation,የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ገላና መኮንን እንደገለፁት፤ ለከተማው ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ 5 ነጥብ 03 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ማምረት ተችሏል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.973,10.241,0.377,13.973,-34.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8f21511ddd58,validation,"ከንቲባዋ ዛሬ ፊሶን ሪል እስቴት እየገነባቸው ያሉትን 1,000 ቤቶች ተዘዋውረን ተመልክተናል ብለዋል።",spk_4b1fbf6951af,am,6.973,5.452,0.0,6.973,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_398005a730a6,validation,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ የወጣቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ የሚያረጋግጡ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,10.014,8.957,0.435,10.014,-39.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_2ae803b8b95d,validation,በሌላ በኩል አፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ አስተዳደርን ለማስፈን የምታደርገው ጥረት የተለያዩ ተግዳሮቶች እያጋጠሙት እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.774,7.506,1.335,9.774,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_87def681dcc0,validation,የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መላከ ህይወት ቀሲስ ንጉሴ ባወቀ እንዳሉት ምዕመኑ በመስቀሉ የተከፈለለትን ታላቅ ዋጋ በማሰብ አቅመ ደካሞችን በመርዳት፣ በአብሮነትና በፍቅር መሆን እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,14.653,12.569,0.373,14.653,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_325630351138,validation,4ኛው የአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዝየም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።,spk_4b1fbf6951af,am,7.534,6.364,0.596,7.534,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_973ea73c14de,validation,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ በበኩላቸው ስምምነቱ ተቋማዊ የለውጥ ስራን የሚያቀላጥፍ ነው ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.133,8.391,0.664,11.133,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f94050331caa,validation,ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት፥ ወደ ህብረተሰቡ በመውረድ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን አስከፊነት በማስተማር ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.213,11.234,0.364,13.213,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8b9bcd6ca0e,validation,ከዚህ በተጨማሪ የህብረተሰቡን እርስ በእርስ የመረዳዳት እሴቶች በማጠናከር የጋራ ተጠቃሚነትን እያረጋገጠ መሆኑንም ነው የገለጹት።,spk_4b1fbf6951af,am,9.534,7.44,0.887,9.534,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6cd2c8bca8ba,validation,በዚህም በስድስቱ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ አስር ቀበሌ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ጠቅሰው በአደጋው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውንና የንብረት ጉዳት መድረሱንም ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.614,11.914,0.3,13.614,-38.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d435fc85fd68,validation,በሆስፒታሉ በተከናወነ የማስፋፊያ ስራ የአእምሮ፣ የካንሰር፣ የኩላሊት እና ሌሎች የህክምና አገልግሎቶች በተሻለ መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.813,8.291,1.587,12.813,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff266ca5f1b0,validation,ድርጅቱ በተቋቋመ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ27 ሚሊዮን በላይ አባላት በማፍራት እና ፈንድ በማፈላለግ የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ከመሠረቱ ለማስወገድ በርካታ ተግባራት ማከናወን መቻሉን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.334,11.408,0.415,13.334,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_293722e46124,validation,ኢትዮጵያን በትምህርትና ምዘና ስርዓት ልምዷን የምታካፍልበት መድረክ እንደሚኖር ጠቅሰው ጉባኤው ለአፍሪካ የትምህርት ስርዓት መሻሻል የጎላ አበርክቶ እንዳለውም አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.454,8.646,0.477,11.454,-35.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f94cd1658d73,validation,ፕሮጀክቱ ባለፉት አምስት ዓመታት በክልሉ 8 ወረዳዎች በተመረጡ አካባቢዎች የ49 ትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በማከናወን ለአገልግሎት ማብቃቱን ቤል ቢቾክ (ዶ/ር) አውስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,16.573,12.944,1.029,16.573,-32.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_18aa63f347b0,validation,አራተኛው የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሰላም ኮንፍረንስ የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ተቋማት ጉባኤ ከሐረሪ ክልል  የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው መሆኑ ተመልክቷል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.674,11.674,0.0,11.674,-20.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bec6a62fc09,validation,በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dec5553963e,validation,ማህበረሰብን በማሳተፍ ለመማር ማስተማር ስራው ውጤታማነት የሚረዱ ግብዓቶችን የማሟላት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed588bf6f92d,validation,"አየር መንገዱ በ""ኢቲ ሆሊዴይስ"" አማካኝነት መንገደኞች በአዲስ አበባ ሲያልፉ ጎብኝተው የሚሄዱበት አሰራር ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተግባራዊ መደረጉን አስታውሰዋል፡፡",spk_dfd3f28b4b1e,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7b91714b223,validation,በቀጣይም መንግስት ለዜጎች ጠንካራ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓት ለመዘርጋት የጀመረውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d98c9a3457a,validation,ኢትዮጵያ ሁልጊዜ እያደገች እና እየተለወጠች ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,12.633,12.633,0.0,12.633,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad89d76b9b75,validation,በዚህም በፀጥታ ችግር የተነሳ የመንግሥት አገልግሎት ሳያገኙ የቆዩ በርካታ ቀበሌያት አገልግሎት እንዲያገኙ ስለመደረጉም ለአብነት አንስተዋል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32d75c0e3665,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ ከሚኒስትሮች ጋር በመሆን በኮይሻ ግድብ አካሂደዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,14.233,14.233,0.0,14.233,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cce4858250ff,validation,የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ጥሩ ዝግጅት የተደረገበት፣ ነፃ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ መሆኑን ገልጸው የዑለማዎች ምርጫው በዚህ ደረጃ እንዲካሄድ የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድና በየደረጃው ያለው ኮሚቴ ላደረጉት ጥረትና ትብብር አመስግነዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e7020f0f44e,validation,በክልሉ ስድስት ማዕከላት የሚገነቡ ህንጻዎች የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ማቀላጠፍን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ዲዛይን ወጥቶላቸው ወደ ግንባታ መገባቱንም አስታውቀዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,13.313,13.313,0.0,13.313,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c640238322b,validation,ቀኑ ሲከበር እውቅናና የሜዳሊያ ሽልማት ከተበረከተላቸው መካከል በከተማው የመስከረም 16 አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ዘመኑ ዓለም እንደገለጹት ሽልማቱ የበለጠ ለመስራት የሞራል ስንቅ የሚሆን ነው።,spk_dfd3f28b4b1e,am,6.873,6.873,0.0,6.873,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a6694e7fa41,validation,የዘርፉን ስብራት ለመጠገን የመምህራን አቅም ግንባታ ላይ እና የትምህርት ግብዓት ማሟላት ተግባር በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተቃኝቶ እየተሠራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6c7a88188a6,validation,ዜጎች የተሻለ የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው ፍርድ ቤቶች በነፃነት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ እንዲሁም የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ለሚሰራው ስራ ፍርድ ቤቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,18.794,18.32,0.0,18.794,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9145ac5c08c7,validation,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ሙሉዓለም አቤ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ በከተማ አስተዳደሩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ውጤታማ የመማር ማስተማር ሥራ መከናወኑን ጠቅስዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.434,11.434,0.0,11.434,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04c0f52c476a,validation,ከእዚህ በተጨማሪ በሕክምና ተቋማት በበጎ ፈቃደኞች ነጻ የምርመራና የሕክምና አገልግሎት እንዳገኙ ጠቁመው የእርስ በእርስ መደጋገፉ አቅም የሌላቸውን ወገኖች ተጠቃሚ እያደረገ በመሆኑ ይጠናከር ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,16.553,16.553,0.0,16.553,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bb53e949f66,validation,ለሀገር ሰላምና ልማት መጠናከር የወጣቶች የነቃ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ገልጸው፣ መንግስት ለወጣቱ የሰጠውን ልዩ ትኩረት በመጠቀም በሁሉም የልማት መስኮች የሚያደርጉትን ተሳትፎና ያላቸውን ተጠቃሚነት ሊያሳድጉ ይገባል ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,19.113,19.113,0.0,19.113,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b0e37ae730,validation,የአርባ ምንጭ ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ፃራ በበኩላቸው ሰላም ለሁሉም መሠረት በመሆኑ በአካባቢው ያለው የሰላም ፀጋ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,12.793,12.793,0.0,12.793,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cabcc737d8c6,validation,በኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶክተር ናምቢያር ቤጆይ በበኩላቸው፤ የታካሚዎችን ደህንነት መጠበቅና ለህፃናት ከተወለዱበት ቀን ጀምሮ እንክብካቤ በማድረግ ደህንነታቸውን መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af02ab0ef88a,validation,ላብራቶሪዎቹም ዘመኑን የዋጁና ቴክኖሎጂዎችን የያዙ በመሆናቸው በጤና ምርመራ ስራ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ተናግረዋል።,spk_562ba2d80c63,am,11.194,9.549,0.507,11.194,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6b7926e31ebc,validation,የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አብዲ አሚን በበኩላቸው ቀደም ሲል አገልግሎቱን በሚፈልጉ ዜጎች ላይ ሲደርስ የቆየውን እንግልትና ወጪን ያስቀራል ብለዋል።,spk_562ba2d80c63,am,17.154,11.861,1.176,17.154,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3cbc8fe4507f,validation,የጤና ሚኒስቴር ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ96 ሚሊዮን ወጪ ያስገነባው  የጤና ምርመራ ላቦራቶሪ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  ኦርዲን በድሪና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_562ba2d80c63,am,24.593,17.347,0.941,24.593,-28.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5e46135ecc36,validation,ግንባታቸው የተጠናቀቁት ፕሮጀክቶች አሁን ላይ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ህዝብ ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_562ba2d80c63,am,7.913,7.319,0.0,7.913,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_962de75ec63d,validation,የ'ኒው ኤራ' የመጀመሪያ ደረጃ መካከለኛ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ኤፍራታ ታምሩ÷ በክረምት ወራት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት ውጤታችን እያሻሻለ ነው ብላለች።,spk_562ba2d80c63,am,19.034,14.892,1.829,19.034,-25.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6344859de73c,validation,በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመንም 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ሃብት በማሰባሰብ ትምህርት ቤቶችን በማዘመን ስኬታማ የአሰራርና የአደረጃጀት ስርዓት እንዲፈጠር መደረጉን ገልጸዋል።,spk_562ba2d80c63,am,21.113,17.514,0.0,21.113,-27.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3399c79d14ec,validation,በዚህም በሽታን አስቀድሞ በመከላከልና አክሞ በማዳን በኩል  አመርቂ ውጤት እያሳየ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.633,7.817,0.591,10.633,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0261105edfc1,validation,ይህም ተግባር  መንግስት ለጤናው ዘርፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ አመልክተዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.194,6.675,0.791,10.194,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_77dbd68173de,validation,መንግስት ጥራት፣ ብቃትና ቀጣይነት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ እየሰራ ይገኛል ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ ናቸው።,spk_562ba2d80c63,am,19.873,14.995,0.645,19.873,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3a08ab3598ff,validation,የሻደይ ተጫዋች ልጃገረዶችም የሻደይ ባህልና እሴትን የጠበቀ አለባበስ እና ጌጣጌጦችን እንዲጠቀሙም አስገንዝበዋል።,spk_562ba2d80c63,am,11.233,9.335,0.954,11.233,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6bc931498484,validation,በክልሉ የንጹህ መጠጥ እና የኃይል ተደራሽነትን ከማስፋት አንፃር በቀጣይም የተጠናከረ የልማት ስራ የሚከናወን መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.473,8.522,0.757,10.473,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8baf9a903e51,validation,የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቁን በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ይገኛሉ።,spk_562ba2d80c63,am,14.553,12.544,0.0,14.553,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_791b93f29d4d,validation,በ16 ዓመቷ ጆሊባ በሚባል የሙዚቃ ቡድን ታቅፋ በፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ኔዘርላንድ፣ ካሪቢያንና ሌሎች ቦታዎች በመዞር የሙዚቃ ስራዋን አቅርባለች። ከዛም መልስ ወደ ማሊ ተመልሶ የሙዚቃ ቡድን አቋቁማለች።,spk_c91003356db8,am,15.774,12.065,0.359,15.774,-28.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_eee9b3f91f39,validation,ሳንጋሬ የሙዚቃ ፍቅሯ የሚጀምረው በልጅነቷ ነው። እናቷን ለመርዳት በባማኮ ጎናዎች ላይ እየተዟዟረች ትዘፍን ነበር።,spk_c91003356db8,am,10.334,7.218,0.708,10.334,-26.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_592a9b1dd230,validation,በአጠቃላይ በዓሉ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ላደረጉ የፌዴራል፣ የአዲስ አበባ ከተማ እና ኦሮሚያ ክልል መንግስት የከበረ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።,spk_c91003356db8,am,12.414,9.364,1.209,12.414,-26.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_2e033dea1d18,validation,እንዲሁም የመማር ማስተማር ተግባሩን ለማስጀመር የሚያስችል የቁሳቁስ፣ የሀብት ማሰባሰብ፣ የመማሪያ ክፍልና ሌሎች ዝግጅቶች መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,9.573,8.333,0.0,9.573,-27.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_56317e9330bb,validation,በአህጉር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በርካታ ሽልማቶች እና እውቅናዎችን አግኝታለች።,spk_c91003356db8,am,6.454,5.674,0.0,6.454,-27.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_fc91e7a329a1,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በአምስቱም የመግቢያ በሮች ከሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ለመጡ የኢሬቻ ተሳታፊዎች ላደረገው የሞቀ አቀባበል ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,11.454,8.963,0.0,11.454,-26.5,male,35-44,,16000,4,0 clip_0e4de8a60f2f,validation,ወደ ከተማዋ የመጡ የተለያዩ እንግዶችን የትራንስፖርት ችግር እንዳይገጥማቸው አውቶቡስ በማሰማራት አብሮነቱን ማሳየቱን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,7.894,6.542,0.0,7.894,-26.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_5ba97ed543db,validation,ኡሙ ሳንጋሬ እ.አ.አ በ1968 በማሊ መዲና ባማኮ የተወለደች ታዋቂ አቃንቃኝ ናት።,spk_c91003356db8,am,9.293,7.215,0.97,9.293,-25.6,male,35-44,,16000,4,0 clip_ccea575c3b4a,validation,በማራኪ ድምጿ እና ስሜት የሚነካ የሙዚቃ አቀራረቦቿ በብዙ ሰው ልብ ውስጥ እንድትቀመጥ አድርጓታል።,spk_c91003356db8,am,7.633,6.486,0.333,7.633,-27.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_81ce235d6fda,validation,በነገው እለትም ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የማጠቃለያ መድረክ እንደሚካሄድ ገልጻ፤ ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ ከ1 ሺህ 700 በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ ጠቅሳለች።,spk_c91003356db8,am,11.934,9.423,0.774,11.934,-25.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_337d3d683929,validation,ኢሬቻ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ቋንቋና ባህል በድምቀት ያከበሩት መሆኑን ገልጸው፤ በዓሉ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ መከናወኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,9.573,7.209,0.0,9.573,-28.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_681f4f97ba54,validation,አራተኛው የቴክኖሎጂ አብዮት በኢኖቬሽን፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ሌሎች ዘርፎች የመጣውን ዕድል በጤናው ዘርፍ ለመጠቀም ከኢትዮጵያ ጋር እንደሚሰሩም ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.614,9.099,0.552,11.614,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12170a789473,validation,የዛሬው ድጋፍ ታካሚዎቹ በሳምንት ሶስት ቀን የተሟላ የእጥበት ህክምና የሚያገኙበትን የማሽን እና የአልጋ ቁሳቁስ ያሟላ ነው ብለዋል ከንቲባዋ።,spk_9f4d1934856f,am,9.653,8.558,0.432,9.653,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5cf9ac2136cd,validation,የነቀምቴ ከተማ በኬ ጀማ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ሁለተኛ ደረጃ የማሳደግ መርሀ ግብር የክልሉና የከተማዋ አመራሮችና የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል።,spk_9f4d1934856f,am,12.674,10.464,0.517,12.674,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55054e7e774f,validation,የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የስራዎቻቸው ማዕከል ሊያደርጉ እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_9f4d1934856f,am,9.534,7.986,0.356,9.534,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af834ba432f6,validation,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጤና ጣቢያዎችን የሕክምና አገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ለግብአትና ለሰው ሃይል ማሟላት ሥራ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_9f4d1934856f,am,11.333,9.188,0.623,11.333,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9136029a2632,validation,ይህም በክልሉ የወባ ጫና በከፍተኛ ሆኔታ በሚታይባቸውና በተመረጡ 5 ወረዳዎች ክትባቱን ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁንም ተናግረዋል ።,spk_9f4d1934856f,am,10.274,9.321,0.443,10.274,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f427b9582b79,validation,ኢትዮጵያ የምታስተናግዳቸው ጉባኤዎች ያለምን የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲካሄዱ ለማድረግ ከጉባኤዎቹ ቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ እስከ ፊፃሜ ድረስ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሰው ኃይል ስምሪት መደረጉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።,spk_9f4d1934856f,am,15.173,13.108,0.423,15.173,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bcd3e248401,validation,ክትባቱም የወባ ስርጭት ባለባቸው 58 ወረዳዎች እንደሚካሄድም ዶክተር ደረጄ አመልክተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,6.913,5.918,0.563,6.913,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90fd827c6760,validation,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ ዓሊ በበኩላቸው፥ የአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.413,11.135,0.614,13.413,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879b7550a3c0,validation,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቶች ጉልበትና እውቀታቸውን አቀናጅተው ማህበረሰቡን በተለያዩ ዘርፎች እንዲያገለግሉ በማድረግ በኩል  ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.653,8.763,0.315,9.653,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dcec9f66789,validation,በእለቱ በኮሚሽኑ ታራሚዎችን በማረምና በማነጽ ሥራዎች ላይ የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የኮምሽኑ የፖሊስ አባላትና ሲቪል ሠራተኞችም የእውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቷል።,spk_9f4d1934856f,am,14.533,13.001,0.0,14.533,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24024f44ecb2,validation,በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ እንዳሉት ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ በማድረግ የትምህርት ስብራቱን ለመጠገን የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,14.627,12.423,0.453,14.627,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ebe4a5535dc,validation,በአጠቃላይ በክልሉ በትምህርት ሴክተሩ ለውጥ የመጣ ቢሆንም አሁንም በርካታ መሰራት ያለባቸው ተግባራት መኖራቸውን ገልጸው ተማሪዎች ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ መላው የትምህርት ማህበረሰብና የክልሉ ነዋሪ በትኩረት መስራት አለበት ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,16.034,13.233,0.626,16.034,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bcbe71c183c,validation,ኢትዮጵያ የወባ በሽታ መከላከያ ክትባትን  በመስጠት በሽታውን ለማጥፋት ጥረት እያደረጉ ካሉ 22 የአፍሪካ ሀገራት አንዷ መሆኗን ጠቅሰዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.093,9.093,0.0,9.093,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99ad900ca31c,validation,የዛሬው ድጋፍ የታካሚዎችን ቁጥር በእጥፍ የሚያሳድግ እና ለቀጣይ ሶስት ዓመታት ያልተቋረጠ የኩላሊት እጥበት ህክምናን መስጠት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.733,8.252,0.336,9.733,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f46ca1057247,validation,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋማትን ዕቅድና ክትትል ሲገመግም፣ ስራዎቻቸው ለሀገራዊ ሰላም ከሚያበረክቱት አስተዋፅኦ አንጻር ሊቃኝ እንደሚገባ በመድረኩ የተገለፀ ሲሆን የሰላም የቁጥጥር ስርዓትን ባህል ማድረግም የሰላም አካቶ ትግበራን ስኬታማ ለማድረግ ወሳኝ መሆኑም ተጠቅሷል።,spk_9f4d1934856f,am,19.173,16.752,0.427,19.173,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7dbc67b3e43,validation,የጥርስ ህመም ያለባቸው ሰዎች ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ ያለውን የህመም ሁኔታ በምርመራ አረጋግጠው የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት እንደሚጠበቅባቸው መክረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.454,8.664,0.485,10.454,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7068fe5e5498,validation,የሜሪጆይ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ በበኩላቸው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ወዳድ ዜጎች መገለጫና የጤናማ ማህበረሰብ መፍጠሪያ መንገድ ነው ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.813,9.765,0.338,10.813,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adf9c101287c,validation,የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርና ከሜሪጆይ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የበጎ ፈቃድ ቀንን በፓናል ውይይትና በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት አክብሯል።,spk_9f4d1934856f,am,11.053,9.217,0.497,11.053,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea794c2303c,validation,በመሆኑም የአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፥ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.194,10.203,0.536,12.194,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5791deb94ac,validation,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ማቲዎስ ጋርሾ በወቅቱ እንደገለፁት መንግስት ለህብረተሰቡ ፍትሀዊ፣ ቀልጣፋና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ነው።,spk_9f4d1934856f,am,12.834,10.655,0.566,12.834,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c025cac32832,validation,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፕሮግራም ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መና መኩሪያ በበኩላቸው፥ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ  በስፋት የሚከሰትበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.933,11.384,0.538,12.933,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f5946eb6d27,validation,ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው የማኅበረሰብ መድኃኒት ቤትም የዚሁ አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቁመው መድኃኒት ቤቱ የአቅርቦት እጥረት እንዳይገጥመውም የቅርብ ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግለትም ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.713,10.079,0.61,11.713,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbf3444c5f67,validation,የፕላን እና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ዛሬ በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ኢፋ ቦሩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ በመትከል አሻራቸውን በማኖር ላይ ናቸው።,spk_9f4d1934856f,am,12.133,10.072,0.379,12.133,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_382ba8774b40,validation,ምክር ቤቱ በዛሬ የከሰዓት ውሎ የክልሉን የ2018 በጀት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_9f4d1934856f,am,7.333,6.283,0.0,7.333,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82f83499fcc4,validation,ኅብረተሰቡ እስከአሁን እያሳየ ላለው ድጋፍ ምስጋውን እያቀረበ በቀጣይ ለሚኖሩ አጠቃላይ የፀጥታና የትራፊክ ደንብ ለማስከበር በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል።,spk_9f4d1934856f,am,14.627,12.546,0.471,14.627,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39fdf6d88b80,validation,ከዚህ በተጓዳኝም  ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የአልጋ አጎበሮች የወባ ጫና ላሉባቸው አካባቢዎች እንደሚሰራጩም ጠቁመዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.413,7.769,0.444,9.413,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3dd4dc5909e,validation,በወቅቱም የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለጹት መንግሥት እያከናወነ ያለው ሰው ተኮር ልማት አቅመ ደካማ ወገኖች የጤና አገልግሎትን በቅርበት እንዲያገኙ አድርጓል።,spk_9f4d1934856f,am,14.434,12.093,0.352,14.434,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0ab13a33195,validation,በወቅቱም ሚኒስትር ዴኤታው እንደገለፁት፤ የወባ በሽታን በ2030 ለማጥፋት እየተደረገ ባለው ርብርብ የጸረ ወባ ክትባት ዘመቻው ከፍተኛ እገዛ አለው።,spk_9f4d1934856f,am,10.467,8.819,0.571,10.467,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a904aafc61e,validation,እነዚህን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስም በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ንቅናቄ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_9f4d1934856f,am,7.774,5.726,0.493,7.774,-35.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82b1686380b1,validation,በመሆኑም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታና ደኅንነት ኃይሎች ጋር በመቀናጀት ጉባኤዎቹ ያለምን የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲካሄዱ ለማድረግ ከጉባኤዎቹ ቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ እስከ ፊፃሜ ድረስ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሰው ኃይል ስምሪት አድርጓል ብሏል።,spk_9f4d1934856f,am,17.794,15.865,0.319,17.794,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_423c604fd646,validation,በጉባኤው በአስራ ሁለተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት እንደሚሰጥም ተጠቁሟል።,spk_9f4d1934856f,am,9.633,7.445,0.736,9.633,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_947fae6e96a3,validation,በክልሉ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ለማገልገል ከተዘጋጁ ወጣቶች መካከል በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የእንጂባራ ከተማ ወጣት ሚሊዮን የኔው እንደገለጸው፣ ወጣቶች በሀገር የሰላምና ልማት እንቅስቃሴ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ከፍተኛ ነው።,spk_9f4d1934856f,am,17.334,14.435,0.451,17.334,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05cd86250cab,validation,ነጻ የህክምና አገልግሎትና የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የአቅመ ደካሞችና አረጋውያን ቤት ግንባታ የማህበረሰብ አገልግሎት  ከ135 ሺህ 900 በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለም አስረድተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,14.334,11.757,0.441,14.334,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dc1be8f0c7f,validation,ከዚህ በተጨማሪ የትራፊክ ፍሰቱን ለማሳለጥ በርካታ የትራፊክ ፖሊሶችም ስምሪት ወስደው የትራፊክ ቁጥጥርና ክትትል እንደሚያደርጉ እየገለፀ መንገዶች እንዳይጨናነቁ ኅብረተሰቡም የድርሻውን እንዲወጣ ይጠይቃል።,spk_9f4d1934856f,am,14.853,12.488,0.33,14.853,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dab0a507e3b,validation,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት በመሳተፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ወጣት ሚሊዮን ጠቁሟል።,spk_9f4d1934856f,am,8.094,7.147,0.0,8.094,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a96bab72c1c,validation,የግብዓት ጉዳይ ፈታኝ ሆኖ መቆየቱን ያነሱት ኃላፊው፥ ዛሬ ከሜድሮክ የተረከቧቸው 20 የኩላሊት እጥበት ማሽን፣ 10 ዘመናዊ የታካሚዎች አልጋ እና ሌሎች የህክምና ግብዓቶች ፋይዳቸው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.854,10.887,0.39,13.854,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95c79e123a38,validation,የአፍ እና የጥርስ ንጽህናን መጠበቅ (ከቁርስና ከእራት በኋላ በቀን ሁለት ጊዜ ከ3 እስከ 5 ደቂቃ ጥርስን መቦረሽ)፤,spk_9f4d1934856f,am,9.614,7.687,0.714,9.614,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb0a1b698872,validation,በቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ አባላት፣ የበጎ ፈቃደኞችና የቅርጫፍ ጉዳዮች ዘርፍ ኃላፊ አቶ መላኩ መስፍን በበኩላቸው፤ ማህበሩ ከ3 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በማስተባበር በክልሉ ለሚከሰቱ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ሰብዓዊ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,20.373,16.738,0.537,20.373,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_485d491fd295,validation,እስከ ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባን በማካሄድ መስከረም 5/2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን በይፋ ለማስጀመር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የንቅናቄ መድረክ መካሄዱን አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,18.147,13.609,0.337,18.147,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf85fd9cff13,validation,በአርብቶ አደር አካባቢ የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋፋት በልዩ ሁኔታ የተቀረጸ ዕቅድ መዘጋጀቱን ጠቅሰው፤ የቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተሳትፎን ለማሳደግ እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,12.053,10.553,0.851,12.053,-33.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e43ac9d9d6c0,validation,በመድርኩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ፤ የፍርድ ቤቶችን አሰራር በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,11.614,9.142,0.937,11.614,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_523593921f1b,validation,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው አቅመ ደካሞችንና የተቸገሩ ወገኖችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ይታወቃል።,spk_913811892884,am,7.333,6.388,0.566,7.333,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2375ec53c479,validation,የማሕበረሰብ ውይይትና  በየደረጃው ያለው አመራር የነቃ ተሳትፎ መጎልበት እንዳለበት  አስረድተዋል።,spk_913811892884,am,5.894,3.396,0.433,5.894,-39.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15206e63824c,validation,የተሰጣት እውቅናና ሽልማት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ጠንክራ እንድትማር የሞራል ስንቅ እንደሚሆናት ነው የገለጸችው፡፡,spk_913811892884,am,6.293,5.559,0.369,6.293,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ca231e1d824,validation,ሀገር በቀል እውቀቶችን እና ዕሴቶችን በማጎልበት ለትውልድ ለማሸጋገር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው  (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_913811892884,am,9.614,8.085,0.434,9.614,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1511632779d0,validation,የባስ ካፒቴን ዳኜ ካሳ በበኩሉ፤ አገልግሎቱ ለተጠቃሚዎች እና ለአሽከርካሪዎች ከሚሰጠው ጥቅም ባሻገር ለስራቸው ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግሯል፡፡,spk_913811892884,am,12.334,5.957,1.007,12.334,-43.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6489901a82c1,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ስራው ገጠርን የማሻገር እና የገጠሩን አርሶ አደር ህይወት የማዘመን አላማ ያነገበ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,8.733,7.084,0.653,8.733,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fd04023ebaa,validation,ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ለፈጣሪ አምላክ ምስጋና የሚቀርብበት፤ ከሰው ጋር ሰላም፣ ፍቅር እና አብሮነት የሚከናወንበት፤ አዲስ ተስፋና ብሩህ ዘመን የሚበሰርበት በዓል ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_913811892884,am,11.973,10.139,0.641,11.973,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dafa16cfeb0,validation,በኪነ-ጥበብ እና ሥነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ የተዘጋጀ የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_913811892884,am,6.213,5.102,0.582,6.213,-31.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fc47a136e54,validation,በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት  የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ  ዘሃራ ሁመድ እንዳመለከቱት፤ የሕዝብ  ለሕዝብ ትስስርና አብሮነትን ይበልጥ ለማጠናከር  በትኩረት እየተሰራ  ነው።,spk_913811892884,am,8.133,7.674,0.0,8.133,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1529f00b60c,validation,የሰላም  እሴቶች ግንባታና  ሕዝቡን በመሠረተ ልማት ለማስተሳሰር የተጀመረውን ስራ በማጎልበት ሀገራዊ የብልፅግና ጉዞን ማሳካት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,8.213,7.748,0.465,8.213,-31.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d144545775ed,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሀመድ በመክፈቻው ስነ ስርአት ላይ እንዳሉት የስፖርት ዘርፉን  ከመዝናኛነት ባለፈ  ለአብሮነትንና ለወንድማማችነት  ያለውን አቅም ለማጎልበት እየተሰራ ነው ።,spk_913811892884,am,10.774,9.347,0.774,10.774,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b9e37ffa631,validation,እውቅናና ሽልማቱ የተበረከተው በመዲናዋ በሚገኙ ከመንግስት እና ግል ትምህርት ቤቶች ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ 336 ተማሪዎች ናቸው።,spk_913811892884,am,10.893,5.859,0.914,10.893,-40.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f398dc2584ae,validation,የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው፡፡ ምን እንደሠሩ? ምን እንዳስተማሩ? ምን እንደገጠማቸው? ፈተናዎችን እንዴት እንዳለፉ? ታሪካቸውን እያነሣን እንማርበታለን፡፡,spk_913811892884,am,11.334,8.931,0.544,11.334,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd0eb29e0abe,validation,በዚህም የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እና ምርቶችን ለገበያ በማቅረብ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚቻል ነው ያነሱት።,spk_913811892884,am,7.814,6.014,0.726,7.814,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_93793bd4705f,validation,ይህን አጠናክሮ ከማስቀጠል ጎን ለጎን  በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ይበልጥ አተኩሮ መስራት ይገባል ነው ያሉት።,spk_913811892884,am,5.053,4.453,0.601,5.053,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22cead96ed30,validation,አጥቂው መንግስቱ ወርቁ በ84ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን በድጋሚ አቻ አደረገ። ጨዋታው በመደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ ጭማሬ ሰዓት አምርቷል።,spk_913811892884,am,11.174,9.266,0.778,11.174,-31.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_300283ab4078,validation,ከዚህ ቀደም በመኖሪያ ቤት እጦት ምክንያት ቀን በፀሐይ ሌት በቁር ስንሰቃይ ቆይተናል ሲሉ ያሳለፉትን ችግር አስታውሰዋል።,spk_913811892884,am,6.333,5.53,0.324,6.333,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad0ac8ff77bd,validation,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የአካዳሚ ነጻነታቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ፣ የአስተዳደርና የሰው ሃይል ልማታቸው የተሻሻለ እንዲሆን እንደሚደረግም ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,8.733,7.205,0.0,8.733,-27.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_5e22e7bc3ac1,validation,በክልሉ በሰው የመነገድ፣ በህገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገርና ተዛማጅ ወንጀሎችን መከላከል የሚያስችልና የተለያዩ ተቋማትን ያካተተ የትብብር ጥምረት ተቋቁሞ ሥራዎችን እየሰራ ይገኛል።,spk_913811892884,am,9.934,8.643,0.341,9.934,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d322bcea43,validation,የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ በትግራይ ክልል በመቀሌና ውቅሮ ከተሞች በ23 ሚሊዮን ብር ወጪ በፍጥነትና በጥራት እንዲሁም ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የተገነቡ 20 መኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች በትናንትናው ዕለት አስረክበዋል።,spk_913811892884,am,12.534,11.502,0.0,12.534,-32.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f3a5b45fbb7,validation,የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ የስራ ስምሪትና የስራ ገበያ መረጃ ዳይሬክተር ጌታሰው መንጌ እንደገለጹት በ 2017 በጀት ዓመት ዜጎች በሃገር ውስጥ የሥራ አማራጮችና በውጭ ሃገራት የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_913811892884,am,12.213,11.161,0.0,12.213,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32374f425642,validation,ፖሊስ የሀገርን ሰላምና ልማት ለማጽናትና የሁልጊዜም ግዳጁን ለመወጣት በአስተማማኝ ቁመና ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_913811892884,am,6.934,5.61,0.315,6.934,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_62f301406895,validation,የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል አበበ በበኩላቸው በክፍለ ከተማው ባሉት 10 የሚደርሱ የስብዕና መገንቢያ ማዕከላት በርካታ ወጣቶች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_913811892884,am,11.754,9.348,1.751,11.754,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b5baee48eb9,validation,በፍጻሜው ጋና ቱኒዚያን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ ማንሳት ችላለች።,spk_913811892884,am,5.213,4.814,0.4,5.213,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ddc75c5a8e6,validation,የሀገርን ባሕልና እሴት ለማስተዋወቅ በባሕላዊ ውዝዋዜ ዘርፍ እየተሳተፈች መሆኑን የገለጸችው ደግሞ ሌላኛዋ የፌስቲቫሉ ተሳታፊ ወጣት ሀና የኋላእሸት ናት።,spk_913811892884,am,7.894,6.902,0.408,7.894,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e9c732b8e,validation,የመኖሪያ ቤቶቹን ቁልፍ ከተረከቡ አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል ወይዘሮ መዓሩ አስረ እና ወይዘሮ አሰለፈች ተካ ይገኙበታል።,spk_913811892884,am,6.814,5.484,0.998,6.814,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f713ae72c57,validation,የሥነ-ጥበብ ፈጠራ ስራዎችን ለገዥ ትርክት እና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻህፍት ዋና ዳይሬክተር ሰርጸ ፍሬስብሀት ገለጹ።,spk_913811892884,am,8.573,7.695,0.48,8.573,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e06a8701b,validation,በሃገር ውስጥ ከ1 አንድ 1 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የመስሪያ ቦታ በማመቻቸትና የመንቀሳቀሻ ብድር በመስጠት የስራ እድል መፈጠሩን አንስተዋል።,spk_913811892884,am,10.534,8.626,0.0,10.534,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a486482177,validation,ቀኑ በተለያዩ ክልሎች ከተከበረ በኋላ ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ እንደሚከበር አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,8.934,8.14,0.45,8.934,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b4a6bedda96,validation,የባህላዊ ዕሴቶች መጠናከር ለእርስ በርስ ትስስርና ለሀገር እድገት የሚያበረክተውን ፋይዳ እውን ለማድረግ መሰል የማስተዋወቅ ተግባራት መከናወናቸውንም አመላክተዋል።,spk_913811892884,am,9.053,7.436,0.644,9.053,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb47c29e1eba,validation,ጥምረቱ የክልሉን ስራና ስልጠና፣ ፖሊስና ፍትህ ቢሮን ጨምሮ ሌሎች ተቋማትን በማካተት ወንጀሉን መከላከል የሚያስችሉ የግንዛቤና የሥራ እድል ፈጠራ እንዲሁም ተጋላጮችን ወደ ቤተሰቦቻቸው የመመለስ ተግባራትን በማከናወን ላይ ነው።,spk_913811892884,am,12.254,10.75,0.752,12.254,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f72e1835d83,validation,የመውሊድንም በዓል ስናከብር የነቢዩ መሐመድን(ሰዐወ) ፈለግ እናጠናለን፣ ከሕይወታቸው እንማራለን፤ ፈተናን የተሻገሩበት መንገድ ለእኛ ብርታት ይሆነናል፡፡ አስተምህሯቸውን እያስታወስን ራሳችንን እንመዝንበታለን፡፡,spk_913811892884,am,12.774,10.803,0.735,12.774,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a5612451c03,validation,ቦርዱ ምርጫውን አሳታፊ እና አካታች በሆነ መልኩ ለማካሄድ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡,spk_913811892884,am,5.133,4.269,0.544,5.133,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b009e109ba13,validation,2ኛ ተከሳሽ አቶ ወልደአብ ደምሴ ክብረት በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ግብዓት ምርትና አቅርቦት ዐብይ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረ፣,spk_913811892884,am,10.493,9.396,0.653,10.493,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31d3d888e9ff,validation,"ቢሮው  ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ጋር በመተባበር ""በለውጡ የተለወጠ ወጣት"" በሚል መሪ ሃሳብ  ያዘጋጁት ፌስቲቫል ተካሄዷል።",spk_913811892884,am,6.894,5.556,0.393,6.894,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d4c5008eddb,validation,የወንድማማችነትና የእህትማማችነት እሴትን በዘላቂነት ለማጠናከር የተጀመረውን ጥረት እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.354,7.834,0.0,8.354,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c20c4ff8052,validation,የሚያጋጥሙ ሌሎች ችግሮችም በከንቲባ ችሎት ፈጣን ምላሽ እያገኙ መሆኑን አስታውሰው በተጠናከረ መልኩ መቀጠል እንዳለበት ጠቁመዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd33869a8477,validation,ቢጻፍም ባይጻፍም ሁሉም የራሱ ታሪክ አለው በሚል አቋማቸው የሚታወቁት ፕሮፌሰሩ፤ በኢትዮጵያ የታሪክ አጻጻፍ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ጥልቅ ጥናትና ምርምር ማድረጋቸውም ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,12.733,11.141,0.413,12.733,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_394f7dd98196,validation,በአማራ ክልል የሴት አመራሮች ልማትን በማፋጠን ሂደት ሚናቸውን ይበልጥ እንዲወጡ  አቅማቸውን የማጎልበት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።,spk_7b26d9ad534d,am,9.834,8.222,0.436,9.834,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25a7c0fd4e51,validation,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) እንደገለጹት በክልሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄዎችን በራስ አቅም ለመሸፈን በተሰራው ሥራ 268 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ማስቀመጥ ተችሏል።,spk_7b26d9ad534d,am,14.754,13.485,0.0,14.754,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5822fe8cc6a,validation,በክልሉ  በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በጥራት ተገንብተው ለአገልግሎት እንዲበቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.373,9.056,0.0,9.373,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43479583376a,validation,የወባ ከፍተኛ ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች ትኩረት ተደርጎ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወነ ያለው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_136ebafdea88,validation,በሀዋሳ ከተማ ተገኝቶ ደም መለገስ መቻሉ ልዩ ስሜት እንዳሳደረበት የገለፀው ወጣቱ ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ሕይወት በመታደጌ ትልቅ ደስታ ይሰማኛል ብሏል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,11.674,10.82,0.0,11.674,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_311bf7f9ce28,validation,በአርባ ምንጭ ከተማ የከንቲባ ችሎት ከመልካም አስተዳደር ጋር ለተያያዙ ቅሬታዎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_7b26d9ad534d,am,8.653,8.25,0.0,8.653,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2d05f0d1ebc,validation,የሙያዎች ሁሉ ቁንጮ የሆነውን መምህርነት በመደገፍ ተመራጭ እንዲሆን ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አስገነዘበ።,spk_7b26d9ad534d,am,7.753,7.39,0.0,7.753,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6263e8ecfc27,validation,የመሬት መንሸራተት አደጋው የተከሰተው በአካባቢው በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1b24a7ffde7,validation,በዓሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ቅድመ ዝግጅት በተደረገበት ዋዜማ የሚደረግ የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የሩጫ ውድድር ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,9.293,8.893,0.0,9.293,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_90209dca56c3,validation,የስልጠናው ዓላማ  በየደረጃው የሚገኙ ሴት አመራሮች ተነቃቅተው  ፅናትና ቁርጠኝነትን በመላበስ የሚገጥሙ ችግሮችን በብልሃትና በጥበብ ለመሻገር የሚያግዛቸውን አቅም ለመገንባት እንደሆነ አስረድተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,13.473,12.684,0.0,13.473,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a79becbb1e9a,validation,ወጣቶቹ በቆይታቸው የፅዳት፣ የደም ልገሳ፣ አረጋውያንን የመንከባከብ፣ ህሙማንን የመጠየቅና ሌሎች በጎ ተግባራትን እንደሚከናውኑም ጠቁመዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,10.414,9.327,0.37,10.414,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_109e4082c47f,validation,ከዚህ በተጨማሪ በሦስት  መኖሪያ ቤቶችና በእንስሳት ላይ ጉዳት መድረሱን  ነው ያስታወቁት።,spk_7b26d9ad534d,am,5.074,5.074,0.0,5.074,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf3300632d4a,validation,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የደም ግፊት፣ የስኳር፣ የማህጸን በር ካንሰር በሽታዎች የምርምራ፣ የህክምናና የምክር አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.774,8.368,0.0,8.774,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa661ba13f02,validation,የተማሪዎች ምገባ ቀጣይነት እንዲኖረው የከተማው ማህበረሰብና ባለሃብቶች የድርሻቸውን እንዲወጡም አቶ በየነ አስገንዝበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df678114836,validation,የውጭ ሀገራት ሥራ ስምሪት የሚሰጠው በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር አማካኝነት ብቻ መሆኑም ተገልጿል።,spk_7b26d9ad534d,am,5.173,4.84,0.0,5.173,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_324b75cef1ff,validation,ትርፍ በማምረት ለቤተሰብ ፍጆታና ለገበያ ከማቅረብ በተጨማሪ የተለያዩ አደጋዎችን ተከትሎ ለሚነሱ የሰብአዊ ድጋፍ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ስራ መጀመሩንም ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.614,10.423,0.0,11.614,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f80317db6119,validation,"አምና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት ""ከተረጂነት ወደ ምርታማነት"" በሚል የተጀመረው ኢኒሼቲቭ በክልሉ ውጤት እያሳየ መሆኑንም አስረድተዋል።",spk_7b26d9ad534d,am,9.514,8.337,0.0,9.514,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a36ee518f8,validation,ለዚህም የቀጣይ 25 ዓመታት የልማት ዕቅድ ፍኖተ ካርታና የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ ተዘጋጅቶ ለተግባራዊነቱ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.914,9.411,0.0,9.914,-36.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91a14266910a,validation,ወጣቶች ለበዓሉ ታዳሚዎች የማረፊያ ቦታ ከማዘጋጀት ጀምሮ፣ እንግዶች በአግባቡ እንዲስተናገዱ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በአግባቡ እየተወጡ ነው ያሉት ደግሞ የርዕሰ አድባራት ወገዳማት የአሶሳ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ መልዓከ ስብሀት ቀሲስ ኪሮስ ክፍሌ ናቸው።,spk_7b26d9ad534d,am,17.953,16.474,0.0,17.953,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_53024fd34e63,validation,አገልግሎቱ በደብረ ብርሃን ከተማ የወሳኝ ኩነቶች የኦንላይን የምዝገባ ስራን ዛሬ አስጀምሯል።,spk_7b26d9ad534d,am,6.013,5.644,0.369,6.013,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7b7c9464e4d,validation,ዕቅዱን ለማሳካት የሴት አመራሮችን አቅም በየደረጃው በማሳደግ  የክልሉ ልማት ተጠናክሮ እንዲቀጥል እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.854,7.529,0.0,7.854,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e086db3d98dd,validation,የአገልግሎቱ ኃላፊ መዓዛ በዛብህ በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት ታማኝነት ያለው መረጃን በማድረስ የወሳኝ ኩነት ምዝገባን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_7b26d9ad534d,am,10.813,10.462,0.0,10.813,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c2268b2dc72,validation,አራተኛው ዙር የወባ ጠቋሚ ጥናት ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሲከናወኑ የነበሩ ተግባራት ጥንካሬና ድክመትን ለመለየትና ቀጣይ አቅጣጫን ለማሳየት የሚረዳ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.434,10.697,0.0,11.434,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40900f96956e,validation,በክልሉ ችግርን ተቋቁመው ለተሻለ ውጤታማነት የሚተጉ ሴት አመራሮችን በየደረጃው ለማፍራት ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ  አመልክተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ffd4aeb1891,validation,በዚህም መሰረት የመልካም አስተዳደርና ተያያዥ ጉዳዮች በችሎቱ ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን ገልጸው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_83d9189aa546,validation,በየደረጃው የሚገኙ የስልጠናው ተሳታፊ ሴት አመራሮችም የሀገሪቱን ዕድገትና ብልፅግና ለማረጋገጥ የመሪነት ሚናቸውን ይበልጥ ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,10.473,9.907,0.0,10.473,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c0a8ace0dbd,validation,የሲዳማ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ እመቤት ኢሳያስ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቱ ትውልድ ሀገሩን ለመገንባት የሚያስችለውን አንድነት እንዲፈጥር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,13.514,12.37,0.398,13.514,-37.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_876137516ce6,validation,የአዳማ ከተማ ቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ አቶ ዋዶ አብዱልከሪም፤ ቡሳ ጎኖፋ የእርስ በርስ መረዳጃ ባህልን በከተማዋ ለማጽናት እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ በዚህ ዓመት 56 ሺህ አዳዲስ አባላት ማፍራት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,14.313,12.991,0.0,14.313,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1d7867b1817,validation,ሰዎች ሰርተው የሚለወጡበትን አቅም በማሳደግ ከእርዳታ ጠባቂነት ለመውጣት የሚሰሩ ሥራዎች በቀጣይም ሊጠናከሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.274,7.891,0.0,8.274,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6cbfb6219c6,validation,ሌላው በጤና ሳይንስ በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቀው ዳኜ ጨመዳ በበኩሉ ፤ ሁለተኛ ዲግሪውን ሲማር በተጓዳኝ የገቢ ማስገኛ ስራ ላይ ተሰማርቶ እንደነበር አሰታውሷል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.973,9.196,0.413,9.973,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba97ad42e3cb,validation,በአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር የቅሬታና አቤቱታ ጉዳዮች የውሳኔ አሰጣጥ ሥራ ሂደት ባለሙያ ይስሀቅ እዮብ፤ የከንቲባ ችሎት ዋና ዓላማው ከህዝቡ ለሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት መሆኑን አንስተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,12.434,12.074,0.0,12.434,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_29398caba4b7,validation,በዚህ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ስፖርት የማህበረሰብን ትስስር ለማጠናከርና የወንድማማችነት እሴት እንዲጎለብት ጉልህ አስተዋጽኦ አለው።,spk_7b26d9ad534d,am,9.573,9.179,0.0,9.573,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ce83d0f89d6,validation,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ተቋማትንና ሰራተኞቹን በማስተባበር ላደረገው የትምሕርት ቁሳቁስ ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.593,7.209,0.0,7.593,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_65452132b57f,validation,በመንግሥት በኩልም ከከተማዋ ነዋሪዎች፣ ከአገልግሎት ሰጭ ተቋማት ጋር ውይይቶች መደረጋቸውን እና በየዘርፉ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ለእንግዶች የተሳለጠ አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.813,10.593,0.0,11.813,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_46fd887f9529,validation,አሁን የተጀመረው የኦንላይን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አሰራሩን ቀልጣፋ፣ ቀላልና ጥራት ያለው በማድረግ በኩል አበረታች ውጤት ማስገኘቱን ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.774,8.866,0.0,9.774,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e6138e38913,validation,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄዎችን በራስ አቅም ለመመለስ በተሰራው ሥራ 268 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ለመቆጠብ መቻሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።,spk_7b26d9ad534d,am,10.633,10.299,0.0,10.633,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_255168e3785e,validation,በዓላቱን ለማክበር ወደ ሀገር ቤት የሚመጡ እንግዶችን ቆይታ ያማረ ለማድረግ የሴቶች ተሳትፎ ከመቼውም በላይ ጎልቶ መውጣት አለበት ሲሉ ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.754,7.993,0.334,8.754,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_864eb4d4cf3e,validation,ከውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ለማግኘት በ9138 ነጻ የስልክ መስመር መደወል እንደሚቻልም አመላክተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_395a09bb1be9,validation,በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች እየተለመደ የመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የራስን ችግር በራስ የመፍታት ባህልን እንደሚያጎለብት የፍትህ ሚኒስትሯ ሀና አርዓያ ስላሴ ገለፁ፡፡,spk_166392eda9a4,am,9.014,8.515,0.0,9.014,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c08fdb55071,validation,ለዚህም በየደረጃው የሚገኝ መዋቅር ህዝቡን በማስተባበርና የማህበሩ የክብር አባል ጭምር በማድረግ የድርሻውን መወጣት እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_166392eda9a4,am,7.894,7.22,0.316,7.894,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d770e9fc24e,validation,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ነባሩን የህዝብ ለህዝብ የመደጋገፍና የአብሮነት እሴት እያጎለበተ እንደመጣ የጠቆሙት ደግሞ ሌላኛው  የከተማው ነዋሪ አቶ ገመቹ ቱሉ ናቸው፡፡,spk_166392eda9a4,am,9.973,9.206,0.0,9.973,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8b12e1ac93e,validation,እንዲሁም አገልግሎቱ የራስን ችግር በራስ የመፍታት ባህልን እንደሚያጎለብት ገልፀው ሀገራዊ ለውጡ የሁሉንም ዜጋ የእኩል ተጠቃሚነትን ባማከለ መልኩ ለማስቀጠል እየተደረገ ያለውን ጥረት እውን ለማድረግ ጉልህ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,10.934,10.531,0.0,10.934,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbed80fd633a,validation,የማረቆ ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጀማል አማሮ በበኩላቸው በፌዴራል ተቋማት ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መንግሥት ሰው ተኮር ለሆኑ ተግባራት ቅድሚያ መስጠቱን የሚያሳይ መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,13.493,11.21,0.536,13.493,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d85e5af3d64,validation,ዛሬ የተጀመረው የቤት ዕድሳት መርሃ ግብር ችግራቸውን የሚቀርፍና የነበራቸውን ስጋት ያስወገደ መሆኑን ጠቅሰው ስለተደረገላቸው ድጋፍም አመስግነዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,8.813,7.665,0.464,8.813,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_83c283f700d4,validation,በዚህም በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች 17 ሺህ 520 ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለመቀበል መቻሉን ነው የገለጹት።,spk_5e8585151e7c,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c5ab644ba7,validation,ለዚህም በአፍሪካ በርካታ ሀገራት ቀለሙን በመጋራት በተለያዩ አቀማመጦችና ምልክቶች እየተጠቀሙበት ዘመናትን ተሻግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe2a03f31bdb,validation,ምሁራን ትውልዳዊ፣ ማኅበረሰባዊ፣ ኢንዱስትሪያላዊና ዓለም አቀፋዊ ሚናዎች እንዳሏቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጠቁመዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b291eca7d252,validation,በኦሮሚያ ክልል በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የመከላከል ቅንጅታዊ ስራዎች ውጤት እያሳዩ መሆኑን የክልሉ ሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ገለጸ።,spk_5e8585151e7c,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a85f5f7ea4a3,validation,ምሁራን ጠያቂ፣ አሰላሳይና ሀገር ወዳድ ትውልድ የመፍጠር እንዲሁም በፈተና ውስጥ አልፎ ሀገር የሚገነባ ትውልድ የማፍራት ኃላፊነት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_419a6daac9a5,validation,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ የመክፈቻ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ መካሔድ ጀምሯል።,spk_5e8585151e7c,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53b65fa53402,validation,የክልሉ የዓይን ሞራ  ግርዶሽ ህክምና ማስጀመሪያ የንቅናቄ መርሃ ግብር ዛሬ በአዳማ ተካሄዷል።,spk_5e8585151e7c,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3906ae89379c,validation,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃርን ጨምሮ የተለያዩ የኃይማኖት አባቶችና በጎ ፈቃደኞች በድሬዳዋ የመስቀል ደመራ በዓል ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ።,spk_5e8585151e7c,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d694b56223fe,validation,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራው ላይ የተሰማራው ወጣት ታደሠ አለልኝ በሰጠው አስተያየት ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በአናጺነት ሙያው በቤት እድሳትና ግንባታ ሥራ በመሳተፍ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን ተናግሯል።,spk_5e8585151e7c,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a635bc3bfd2,validation,በሁለት ዙር 43 ነጥብ 5 ሚሊየን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ማሰራጨቱን ገልጿል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b838f0ffe891,validation,በድሬዳዋ በዓላትን በመተሳሰብና በመተባበር ማክበር የተለመደ መሆኑን አንስተው የዘንድሮውን መስቀል ደመራ በዓል በፍቅር፣ በአብሮነት እና በመተጋገዝ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,15.094,15.094,0.0,15.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e0b6380e074,validation,ከቤተሰብ ጀምሮ በትውልድ ቀረጻና ሙስናን በድፍረት በማጋለጥ ተግባር ላይ ሁሉም የበኩሉን ሚና እንዲወጣም አሳስበዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c0c60fbc5734,validation,የአውሮፓ ህብረት ከጣሊያንና ስፔን መንግስታት ጋር በመተባበር ለጤና ዘርፉ መጠናከር ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df009dcb1ee8,validation,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቀሰሙ ማሞ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ሁሉን አቀፍና  ደረጃውን የጠበቀ የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናትና የልጆች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚድዋይፎች ሚና ጉልህ ነው።,spk_5e8585151e7c,am,23.053,23.053,0.0,23.053,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd08168c0520,validation,የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ለማ(ዶ/ር) በበኩላቸው ኢሬቻ የፍቅር፣ የአንድነት እና የአብሮነት በዓል መሆኑን ጠቁመው በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲከበር ሁላችንም የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fa90d14b8bd,validation,በነበራቸው ቆይታም የኢትዮጵያን እምቅ ባህላዊ እሴቶች ከማስተዋወቅ በተጨማሪ የበርካታ ሀገራትን ባህል የማወቅ እድሉ  እንዳጋጠማት ገልፃለች።,spk_5e8585151e7c,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16e0d1b8b426,validation,የአዋሽ ወንዝ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የሰበታ ሀዋስ፣ ዳዋ እና ኢሉ ወረዳዎች እንዲሁም በምዕራብ ሸዋ ዞን ደግሞ የኤጀሬ፣ ወልመራ እና ኤጀርሳ ለፎ ወረዳዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።,spk_5e8585151e7c,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1dd6c1917020,validation,ትምህርት ቤቱ ስምንት የመማሪያ ክፍሎች፣ ቤተ መጻሕፍት፣ የመምህራንና የአስተዳደር ቢሮዎች እንዲሁም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተተ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68994325a1fe,validation,ከመፍትሄዎቹ መካከልም ሀገርና ህዝብን ለመጉዳት የጥላቻ ይዘት ያላቸውን መልዕክቶች የሚያሰራጩ አካላትን ለመቆጣጠር የወጡ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ አንዱ መሆኑን አመላክተዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_279012e9500e,validation,በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ500 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።,spk_5e8585151e7c,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a23def6398d,validation,ችግሩን በዘላቂነት ለመቀነስ ሴቶችን የማብቃት፣ ግንዛቤ የመፍጠር እንዲሁም ወንጀል ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ  በቅንጅት  እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28deae21cb24,validation,በተለይም በየአካባቢው ያሉ ውብ የሆኑ የኢትዮጵያውያን ባህል እና እሴቶችን ጠብቀን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ተቀናጅተን መትጋት አለብን ሲሉም  ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_958034acb36b,validation,በ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በርካታ ሰው ተኮር ተግባራት እንደሚፈጸሙ ገልጸው፤ 18 የተለያዩ በጎ ፈቃድ ተግባሮችን ለመተግበር መታቀዱን አብራርተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aeb3226d176,validation,ድጋፉ የተደረገው ለመቀሌ፣ ለጎንደር፣ ለባህርዳር፣ ለሀረማያ፣ ለጅማ እና ለአዳማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c591b2e922a2,validation,ሌላኛዋ የዩኒቨርሲቲው የኮምፕዩተር ሳይንስ ተመራቂዋ ሄርሜላ ደመቀ  በበኩሏ፤   ባገኘችው እውቀት ስራን በመፍጠር ራሷንና ሀገሯን ለማገልገል መዘጋጀቷን  ገልጻለች።,spk_5e8585151e7c,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4641aec0c595,validation,በፓናል ውይይቱ ላይ ምሁራን፣ የሚዲያ አካላት፣ ማህበራዊ አንቂዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,7.053,6.747,0.307,7.053,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09c617ff93f6,validation,የአማራ ልማት ማህበር/አልማ/ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ150 ሚሊየን ብር በሚበልጥ  ወጪ ያስገነባቸው የተለያዩ የልማት ፕሮጀከቶች ለአገልግሎት ማብቃቱ ተገለጸ።,spk_5e8585151e7c,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aeadf2dc19e,validation,የመድረኩ ተሳታፊዎችም ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ከገዳ ስርዓት አስተምህሮትም ያፈነገጡ በመሆናቸው ችግሩ እንዲቀረፍ ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdf2ce32145,validation,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ  የፌዴራል፣ የክልል ተጋባዥ እንግዶች እና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ተገኝተዋል ።,spk_5e8585151e7c,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_723070ec7c04,validation,ዘንድሮ ከ12 ክልሎች እና 2 ከተማ መስተዳድሮች በአጠቃላይ 112 ወጣቶች መሳተፋቸውን ጠቁመው በየዓመቱ እያደገ በመጣው በዚህ ስራ አብሮነትን የሚያጠናክሩ በርካታ ተግባራት እንደሚከናወኑም ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_93e4748a7dde,validation,የክልሉ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ባደረገው ጥረት፣ በአጋር አካላት ድጋፍና በማህበረሰቡ ተሳትፎ በተሰሩት ሥራዎች የትምህርት ተደራሽነት መሻሻል መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed59221aea3c,validation,በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል  ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ይሁን አሰፋ እንደገለፁት ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው፡፡,spk_5e8585151e7c,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53d484f3eb0e,validation,ከተለያዩ የኃይማኖት ተቋማት የመጡ አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታይ ወጣቶች የበዓሉን ስፍራ በጋራ ማፅዳታቸው የህብረትና የፍቅር ማሳያ መሆኑንም አንስተዋል ።,spk_5e8585151e7c,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ead0f49dc76e,validation,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ታረቀኝ ወርቅነህ በበኩላቸው፤ ኢሬቻ የአንድነት፣ የወንድማማችነት፣ የሰላም፣ የአብሮነትና የዕርቅ ሀገራዊ እሴቶች ጎልተው የሚንጸባረቁበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.014,8.651,0.363,9.014,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a6ef6a62d02,validation,የአርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር) የየም ሃገር በቀል መድኃኒት አሰባሰብ  ከፈውስ ባለፈ የአብሮነት ውጤት ነው ብለዋል። ።,spk_c21679cc8672,am,8.614,7.838,0.368,8.614,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f35c742b3c26,validation,በተጨማሪም የተለያዩ ስታንዳርዶችና የአሠራር ሥርዓቶች መዘጋጀታቸውን፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከፌደራል እስከ ቀበሌ መዋቅር ኖሮት እንዲሠራ እየተደረገ መሆኑን፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሥተዳደርን ማከናወንን ጨምሮ አገልግሎቱ እንዲሰርጽ የማድረግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,16.014,14.856,0.381,16.014,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6dec20de147,validation,ጥናቱ የቅጠል ተክሉን ፀረ ኦክሲደንት፣ ፀረ የቆዳ መቆጣት እና አልትራ ቫዮሌትን የመጠበቅ ባህርያቶች ላይ በጋራ ለሚያመጡት ውጤት ብርሀን የሰጠ ነው።,spk_c21679cc8672,am,8.414,8.066,0.348,8.414,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccab0f62da74,validation,ከተጠቃሚዎች መካከል የዲላ ከተማ ነዋሪ አቶ ኑሬድን ኢብርሃም ድጋፉ በዓሉን በደስታና በሰላም እንዲያሳልፉ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,7.253,6.456,0.357,7.253,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b3bbaeba8d6,validation,የሀገር ሽማግሌ አቶ ገብሬ ሞገስ በበኩላቸው፤ በተሳሳተ መንገድ ጫካ የገቡ ታጣቂዎች ከድርጊታቸው ተጸጽተው ወደ ሠላም እንዲመጡ በማድረግ በኩል የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,9.334,8.607,0.35,9.334,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fac3eff73792,validation,የትራንስፖርት ደንብን በሚተላለፉ አሽከርካሪዎች አማካኝነት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,5.173,4.81,0.364,5.173,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9a7d7d3b1ac,validation,በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ማሾ ኦላና  በዚሁ ወቅት፤ የገዳ ስርዓት አካል የሆነው  ኢሬቻ የህዝቦች ትስስር የሚጠናከርበት፣ አብሮነትና ወንድማማችነት የሚጸናበት በዓል ነው ብለዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.973,9.621,0.353,9.973,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74d84cf74cf2,validation,ታጣቂዎች ሠላምን ምርጫ አድርገው እድሉን ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት ደግሞ አቶ አስረስ መሃመድ ናቸው።,spk_c21679cc8672,am,5.534,5.165,0.368,5.534,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b96cf76e6c5b,validation,ትልቁ ተልእኳችን ሰላም ነው ያሉት መምህር ዳንኤል የሃይማኖት ተቋማት ሰላምን የመገንባት ትልቅ አቅም ያለን በመሆኑ ስለ ሰላም አጥብቀን ልንሰራ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.014,7.279,0.405,8.014,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2e26454f8f8,validation,በመሆኑም የሰዎችን መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ህገ መንግስታዊ መብት ለማስጠበቅ በአዲስ ህግ መተካቱ በመንግስትና በዕንባ ጠባቂ ተቋሙ ታምኖበት ራሱን ችሎ የመረጃ ነፃነት አዋጅ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,10.614,10.26,0.353,10.614,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9efad2961046,validation,እኛ የሀገር ሽማግሌዎች ከቀደሙ አባቶቻችን የተቀበልነው ዘመን ተሻጋሪ የሽምግልና እሴቶች ያሉን በመሆኑ ለእርቅ ለፍቅርና ለአንድነት በመጠቀም ሰላምን ለማጽናት ተግተን እንሰራለን ብለዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,10.414,9.203,0.354,10.414,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_807eed42e454,validation,ሲጋራ አለማጨስ፣ አልኮል አለመጠቀም፣ የስኳር ህመምና ከፍተኛ ደም ግፊት ካለም የመድኃኒት አወሳሰድን አለማስተጓጎል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ የልብ ጤና ምርመራ ማድረግ፣ አመጋገብ ላይ ስብ አለማብዛት እና አብዝቶ አለመቀመጥ የልብ ህመምን ለመከላከል እንደሚያግዙ ነው ያስረዱት፡፡,spk_c21679cc8672,am,13.454,12.134,0.351,13.454,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae642865c8f7,validation,የምዕራብ ሸዋ ዞን ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በየነ በበኩላቸው፥ የሳምንቱ መታሰብ ዋና ዓላማ በጤናው ዘርፍ ያሉ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ማሻሻልና ከአጋር አካላት ጋር ትብብር ማጠናከር ነው።,spk_c21679cc8672,am,10.373,9.652,0.35,10.373,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42e9e509d9ba,validation,ባለስልጣኑ ችግሩን ለመፍታት ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,5.934,5.581,0.353,5.934,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9981974c430d,validation,መሐመድ አብዱልቃድር በበኩላቸው ኢሬቻ በህብረት የሚከበር የፍቅር፣ የሰላምና ኢትዮጵያ ካሏት አስደናቂ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው ብለዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.572,0.562,8.133,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38bf4bf68055,validation,የህመም ስሜቱ እጅግ ከፍተኛ ከሆነ እና ለህመሙ መንስኤ በህክምና የተረጋገጠ ምክንያት ካለ ከሀኪምዎ ጋር መማከር እና ተገቢዉን ህክምና ማድረግ ይመከራል።,spk_c21679cc8672,am,8.334,7.451,0.409,8.334,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e928fa8c567,validation,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዘሪሁን ኮርሜ፥ ኢሬቻ የአብሮነት፣ የምስጋና እና የመልካም ምኞት መግለጫ በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.745,0.389,8.133,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_425191803775,validation,በአካባቢው የሀገር ባህል መድኃኒት አዋቂው አቶ ጌታቸው ሃይለማርያም በበኩላቸው የሚቀመሙት መድኃኒቶች ህመምን ከመፈወስ ባለፈ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል ጠቃሚ እንደሆኑ ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.373,8.02,0.354,8.373,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2d1e1591358,validation,የጉባኤው ተሳታፊ መላእከ ገነት ቆሞስ አባ ብርሃነ መስቀል ደርበው እንደገለፁት፤ ሠላም በጋራ ጥረትና ርብርብ የሚረጋገጥ በመሆኑ ለሠላም ግንባታ በሚደረገው ጥረት ተሳትፎአችንን አጠናክረን እንቀጥላለን።,spk_c21679cc8672,am,10.254,9.911,0.343,10.254,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe33deda15bd,validation,የመንግስታቱ ድርጅት እኤአ በ1948 ባወጣው የሰብዓዊ መብቶች መግለጫ አንቀጽ 19 ላይ የመረጃ ነፃነት መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት መሆኑን መደንገጉን አውስተዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.254,4.709,0.366,8.254,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1193d9135207,validation,የጎንደር ከተማና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ ያዘጋጁት ሕዝባዊ የሰላም ጉባኤ ዛሬ ተካሄዷል፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.373,6.007,0.366,6.373,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb3bbf424e0,validation,የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ  ምስክር  ነጋሽ( ዶ/ር) በበኩላቸው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በየጊዜው የነገ ሀገር ተረካቢ ለሆኑ ታዳጊዎችና ተማሪዎች የተለያዩ ድጋፎች እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.813,9.415,0.398,9.813,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a63e3ae2685,validation,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ የጠቆሙት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አባላቱ በሀሳብ የበላይነት ላይ በመመስረት ለሀገር እና ህዝብ ተጠቃሚነት በጋራ መስራት እንደሚገባ አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,11.614,10.221,0.351,11.614,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8beeb224c71b,validation,እነዚህ የኢሬቻ እሴቶች የበለጸገችና ጠንካራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ያላት ሀገር ለመገንባት ትልቅ አቅም መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,6.173,5.809,0.364,6.173,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f1352ec5c3a,validation,ለዚህም ደግሞ የባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን አንስተው፥ የጤና መረጃ ሳምንት ማክበር ያስፈለገበት ምክንያት የጤናው ዘርፍ መረጃ ስርዓት ጥራትና ወጥነት ላይ የበለጠ ለመስራት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.973,8.199,0.35,8.973,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35d9411816f3,validation,ከፍጥነት ወሰን በላይ እና አልኮል ጠጥቶ ማሽከርከር፣ የትራፊክ መብራት መጣስ ዋነኞቹ የደንብ መተላለፍ የተፈጸመባቸው መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_c21679cc8672,am,6.894,6.134,0.454,6.894,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8517c34a992,validation,የብስክሌትና የእግረኛ መንገድን ጨምሮ ማረፊያ፣ መዝናኛና  የስፖርት ማዘውተሪያን በማካተት የተገነባ መሆኑን አንስተው በሁለተኛው ዙርም በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.053,7.674,0.38,8.053,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308390190b13,validation,ከነዋሪዎቹ መካከል አባ ቦኩ አደም መሀመድ፣ አቶ አህመድ መሀመድ እና አቶ መሀመድ ሙሳ፤ በከሚሴ ከተማ በተለይም የእግረኛ መተላለፊያ መሰረታዊ ችግር እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.573,8.219,0.354,8.573,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c8f5364a57c,validation,የደረት ውጋት በግራ በኩል ወይም መሐል ላይ፣ ከወትሮው የተለየ ድካም፣ ትንፋሽ ማጠር፣ ከመደበኛው የተለየ የልብ ምት መኖር፣ የሰውነት በተለይም እግር አካባቢ እብጠት፣ ራስን መሳት እና ሳል የልብና ተያያዥ ህመም ምልክት ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው የሚገልጹት፡፡,spk_c21679cc8672,am,12.373,10.916,0.406,12.373,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e348315a0b2e,validation,የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በዚህ ወቅት እንደገለጹት አገልግሎቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_c21679cc8672,am,7.854,7.469,0.385,7.854,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a9ec23e2b8e,validation,መጽሐፉ በ አስራ ስምንት ምዕራፎችና በ ሦስት መቶ ሀያ ሁለት ገጾች ሰፊ ሳይንሳዊ እውቀትን ያካተተ ሲሆን፣ ማንኛውም ሰው በቀላሉ ሊረዳው በሚችል መልኩ መዘጋጀቱ ተገልጿል።,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.731,0.402,8.133,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22bf214c61c5,validation,አራት ወይም አምስት ፍሬ ካሮቶችን በደንብ መፍጨት እና መጭመቅ በመቀጠልም ይህን የካሮት ጭማቂ መጠኑ ባልበዛ አነስተኛ ውሃ ማዋሃድ እና አንድ የሻይ ማንኪያ ማር መጨመር።,spk_c21679cc8672,am,8.614,8.265,0.348,8.614,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42468926612c,validation,በዚሁ መሰረት አሁን ላይ የ4 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመው በፍጥነትና በጥራት ለማጠናቀቅ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.293,7.936,0.357,8.293,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22adf7d79759,validation,የመረጃ ተደራሽነትና ማጋራት ላይ የተዘጋጀውን መመሪያ ይፋ ማድረግና የፓናል ውይይቶችን ማካሄድ በሳምንቱ ከሚካሄዱ ሁነቶች መካከል እንደሆኑም ነው አቶ ተስፋዬ የተናገሩት፡፡,spk_c21679cc8672,am,9.094,8.287,0.42,9.094,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_266314007c7a,validation,የበዓሉ ታዳሚ ውዱ አሰፋ እንዳሉት ኢሬቻ መላው ኢትዮጵያውያን በአንድነት፣ በአብሮነትና በወንድማማችነት የሚከብሩት በዓል ነው፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.253,5.896,0.357,6.253,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_382cb52ca51d,validation,የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽህፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ኢስማኢል ናስር፤ በከተማዋ በመጀመሪያው ዙር የ1 ነጥብ 2ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ተገንብቶ ለአገልግሎት መብቃቱን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.973,8.598,0.376,8.973,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7652bd1c97e8,validation,እንደ ምክንያታቸው እና ባህሪያቸው የሚለያዩ ቢሆንም የሚጋሯቸው ምልክቶች የመቅላት፣ የማሳከክ፣ የመላጥ ባህሪያት ሲሆኑ ደረጃቸው ከፍ ሲል ውሀ መሳይ ፈሳሽ ማዠት እንዲሁም በተቃራኒው ከፍተኛ ድርቀት እና መጥቆር ያሳያሉ።,spk_c21679cc8672,am,12.014,11.33,0.353,12.014,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c94cafc08312,validation,የሴቶችን የመሬት ባለቤትነት ለማረጋገጥ ከግብርና ሚኒስቴርና ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን ላይ የሴቶች የመሬት ባለቤትነት ሽፋን 60 በመቶ ደርሷል ብለዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.694,8.957,0.373,9.694,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39452322037,validation,ውድ የቻናላችን ተከታታዮቻችን ዛሬ ይዘንላችሁ የቀረብነው በየእለት ኑሮዋችን ውስጥ ሊያጋጥመን የሚችለውን የሰውነት ማሳከክ መንስኤ ምን ሊሆን እንደሚችል እንዲሁም በቤት ውስት ምን ማድረግ እንደሚቻል ለመጠቆም ወደናል ተከታተሉን።,spk_c21679cc8672,am,10.774,10.111,0.343,10.774,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_93e9f16db303,validation,ሰላም በመንግስት ጥረት ብቻ የሚረጋገጥ ባለመሆኑ በከተማው ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለፍጻሜ እንዲበቁ በማድረግ በኩል የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም አሳስበዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,11.893,11.084,0.349,11.893,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfb8eda6ba8d,validation,ከቅድመ መደበኛ ተማሪዎች በተጨማሪም እስከ 8ኛ ክፍል የሚማሩና ቤተሰባቸው በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ልጆችም ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_439220ce3294,am,10.153,8.6,0.374,10.153,-37.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46006376e0f5,validation,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፣ ኢትዮጵያ የሀይማኖት መቻቻልና መደጋገፍ የሚታይባት ሀገር ናት ብለዋል።,spk_439220ce3294,am,7.274,6.279,0.0,7.274,-42.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dad32ad479fe,validation,ማኅበረሰቡን ያሳተፈ የፓርክ ጥበቃ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንና በርካቶች እንደ ፓርኩ ጸጋ በሕጋዊ መንገድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ ነው ያሉት አቶ ሙላው ለአብነትም ፓርኩን ከሚያዋስኑት አንዱ በሆነው የማር ውኃ ቀበሌ 42 ወጣቶችን በሙጫ ለቀማ ሥራ በማደራጀት ገቢ እንዲያገኙ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል ነው ያሉት።,spk_439220ce3294,am,24.314,19.836,0.384,24.314,-41.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b28cf84d119,validation,በአሁኑ ወቅት የክልሉ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት 0 ነጥብ 03 በመቶ መሆኑን የጠቆሙት ምክትል ኃላፊው በቀጣይ ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የመከላከል ስራው ይጠናከራል ብለዋል።,spk_439220ce3294,am,16.314,14.352,0.0,16.314,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55e1779e5516,validation,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፥ ስርዓተ ምግብን ማሻሻል ጤናማና አምራች ትውልድ ለማፍራት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_439220ce3294,am,8.313,6.694,0.548,8.313,-37.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aa03e99e4c4,validation,ሙሃማዱ ቡሃሪ ዛሬ እሁድ ከሰአት በኋላ በለንደን በሚገኝ ክሊኒክ ውስጥ በህክምና ላይ እያሉ በ82 ዓመታቸው ህይወታቸው ማለፉን ሲጂቲኤን ቤተሰቦቻቸውን ጠቅሶ ቀደም ሲል ዘግቧል።,spk_c517610787b7,am,14.114,12.335,0.637,14.114,-24.2,female,,,16000,3,0 clip_77962e994e2c,validation,የልዩ ፕሬዝዳንት ዋንጫ ተሸላሚና የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂዋ ፊርማዬ ዘላለም በዩኒቨርሲት ቆይታዋ ከትምህርት ባሻገር በርካታ ልምዶችን እንዳገኘች ጠቁማ የቀሰመችውን ዕውቀት ወደ ተግባር ለመቀየር መነሳሳቷን ትገልጻለች።,spk_c517610787b7,am,13.713,13.155,0.0,13.713,-24.5,female,,,16000,3,0 clip_8e4b69d79d3c,validation,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ፤ በኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ስም ለሙሃማዱ ቡሃሪ ቤተሰብ፣ ለናይጄሪያ ሕዝብ እና መንግስት መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_c517610787b7,am,11.834,11.207,0.0,11.834,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_93686939b8b9,validation,በተለይም ለትውልዱ ከዕዳ ይልቅ ምንዳን ለማውረስ በሚደረገው ጥረት በእውቀት የበለፀገ ዜጋ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ገልፀው፤ ተመራቂ ተማሪዎች በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ላይ አስተዋጿቸውን እንዲያበረክቱም አስገንዝበዋል።,spk_c517610787b7,am,14.754,13.502,0.0,14.754,-24.4,female,,,16000,3,0 clip_2de5985aa36e,validation,ባስመዘገበችው ከፍተኛ ውጤት በዩኒቨርሲቲው በመምህርነት እንድትቀጥል በተመቻቸላት እድል መደሰቷን ገልጻ ይህ እድል ህልሟን ለማሳካት መነሻ እንደሚሆናት ገልጻለች።,spk_c517610787b7,am,11.754,10.235,1.017,11.754,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_f629d64c7d79,validation,የኅትመቱ ወጪ የተሸፈነው የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ካስጀመሩት “የአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ በተገኘ 127 ሚሊየን እና የክልሉ መንግሥት በመደበው 100 ሚሊየን ብር ነው።,spk_c517610787b7,am,12.993,12.993,0.0,12.993,-25.5,female,,,16000,3,0 clip_78b2cfd2ddfe,validation,በመጅሊስ ምርጫ ተቋሙን ያሸጋግራሉ፣ ለምዕመናን ያገለግላሉ፤ ይሰራሉ ላሏቸው መሪዎች ድምጻቸውን በነጻነት መስጠታቸውን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-24.6,female,,,16000,3,0 clip_abee4bdc10fb,validation,ለአህጉሪቷ ጠቃሚ የሆኑ የጥናት ውጤቶችን በማሳተም ለህዝቡ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባም አስታውቀዋል።,spk_c517610787b7,am,8.873,7.573,0.0,8.873,-25.2,female,,,16000,3,0 clip_ab680d1b4dcc,validation,የመተማ ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በየነ አዳነ በበኩላቸው ግብረ ሰናይ ደርጅቶቹ ከዚህ ቀደምም ይሁን አሁን ላደረጉላቸው ድጋፍ አመስግነው በቀጣይም የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ ላይ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል።,spk_c517610787b7,am,13.034,13.034,0.0,13.034,-26.5,female,,,16000,3,0 clip_1acb8c60a958,validation,የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርሀነመስቀል ጠና(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ዩኒቨርሲቲው የሚጠበቅበትን ሀላፊነት እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,13.993,13.046,0.0,13.993,-24.6,female,,,16000,3,0 clip_3455ef19f71b,validation,የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ የሆኑት ፍቃዱ ጌትነት በበኩላቸው ወጣቱ ተስፋ ሳይቆርጥ ራሱን በትምህርት በማብቃት እንደ ሀገር የተጀመረውን ዘላቂ ልማት እውን ማድረግ ይጠበቅበታል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,11.793,11.242,0.0,11.793,-24.8,female,,,16000,3,0 clip_33b0c3561b41,validation,ለዚህም የትምህርት ዘርፎች ማስፋት፣ የመምህራን ልማት፣ የመማር ማስተማር ስርዓቱን ማዘመንና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ማድረግ፣ ግብዓት የማሟላትና መሰል ስራዎች ትኩረት ተሰጥቷቸዋል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,13.594,11.652,0.335,13.594,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_0892582d547f,validation,ፕሬዝዳንቱ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በቀጣይም በትምህርት ያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ አገራቸውንና ህዝባቸውን በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_c517610787b7,am,13.153,12.263,0.346,13.153,-24.2,female,,,16000,3,0 clip_5a579b11a1b4,validation,በኡለማዎች የመጅሊስ ምርጫ ለተቋምና ለምዕመናን በፍትሃዊነት ያገለግላሉ፤ ይመራሉ ላሏቸው መሪዎች ድምጻቸውን በነጻነት መስጠታቸውን በወልቂጤ፣ ደሴና ወልዲያ ከተሞች የሚገኙ መራጮች ገለጹ።,spk_c517610787b7,am,14.914,13.86,0.519,14.914,-24.4,female,,,16000,3,0 clip_ef93c9306505,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,7.154,7.154,0.0,7.154,-24.4,female,,,16000,3,0 clip_411497e9920d,validation,ዩኒቨርሲቲው በአሁኑ ወቅት በአካዳሚክ ዘርፍ በ31 ቅድመ ምረቃ፣ በ33 ድህረ ምረቃ እና በስድስት 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,11.713,10.325,0.387,11.713,-22.8,female,,,16000,3,0 clip_4928903264ba,validation,የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ወጣት ትርሲተማርያም አድነው በበኩሏ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ በሚኖራቸው ቆይታ ትኩረታቸውን ትምህርታቸው ላይ ብቻ በማድረግ ዓላማቸውን ሊያሳኩ ይገባል ትላለች።,spk_c517610787b7,am,11.873,11.391,0.0,11.873,-25.8,female,,,16000,3,0 clip_45aab1f5f87e,validation,ዛሬ የተመረቀው የቆንዳ ሆስፒታል ለወረዳውና  ለአጎራባች አካባቢዎች ነዋሪዎች  አገልግሎት የሚሰጥ  ነው ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ፤  የክልሉ መንግስት የጤና አገልግሎት ለሕብረተሰቡ  ተደራሽ  በማድረግ ተጠቃሚነቱን ይበልጥ የማጎልበት ተግባር እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,15.653,14.532,0.0,15.653,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee8a3a2a6089,validation,በሥነ ምግባር  ታንፆ በእውቀት የበቃና ለብሔራዊ ጥቅሞች መከበር  የሚተጋ ትውልድ በመገንባት  ረገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ  የአማራ ክልል መምህራን ገለጹ።,spk_2f37e807734d,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6e56bd92e25,validation,"""የስራ ባህልና ምርታማነት ለሀገር ሉዓላዊነት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።",spk_2f37e807734d,am,7.854,7.44,0.0,7.854,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4da8ae19a0f7,validation,የአንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሃ -ግብር በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_2f37e807734d,am,6.053,5.701,0.0,6.053,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d247dfc0a217,validation,በተለይም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረው ትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ጠቅሰው የትምህርት ጥራትን ማሻሻል የሚያስችሉ ሌሎች ተግባራትም እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.493,11.787,0.31,12.493,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dac42f97fb7,validation,የፓናል ውይይቱ የስራ ባህልን በማሻሻል፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ ከህሎትን  በማልማት አገራዊ ዕድገትን ዕውን ለማድረግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ግንዛቤ መፍጠር ላይ ያተኮረ ነው።,spk_2f37e807734d,am,12.534,11.826,0.0,12.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59452eb10f3f,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ እንዳሉት፤ ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ በሚሰሩ ስራዎች ሁሉ የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶችና የሰላም ሰራዊት አባላት ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው።,spk_2f37e807734d,am,12.133,11.715,0.0,12.133,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8337bc8fe42,validation,ይህ በእንዲህ እንዳለ በወልዲያው የውይይት መድረክ  የከተማው አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አስራት በሪሁን ፤ ከተማዋን  ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d38ac3c8eccc,validation,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሀላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ በበኩላቸው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች  አብሮነት እና ማህበራዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.893,9.855,0.346,10.893,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48311fdddc8d,validation,ኮሚሽኑ የሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀቶች፣ የኃይማኖት ተቋማትን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ህዝቡን የማስገንዘብና የማንቃት ስራ እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.854,10.729,0.306,11.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9014b30f2fa1,validation,በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት 34ኛው የትምህርት ጉባኤ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄዷል።,spk_2f37e807734d,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b1bff12d2d6,validation,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት  ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ  ሌሎችም ከፍተኛ  አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.534,8.551,0.478,9.534,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7c5be00a372,validation,ዛሬ በሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል ወደ አገልግሎት የተሸጋገረው የፅኑ ህሙማን ህክምና ማዕከል የዚህ ጥረት ማሳያ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27980fd28f72,validation,በመድረኩ የተገኙት አቶ ገብረመስቀል ትምህርት የሰውን ልጅ በሁለንተናዊ ዘርፍ የሚቀርጽ መሳሪያ ስለሆነ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.454,8.194,0.77,9.454,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2782936e17ba,validation,ለሁለት ቀናት የሚቆየው ስልጠና በየአካባቢው ያሉ ሀብቶችን አልምቶ መጠቀምና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን ብቁ ቁመና መገንባት የሚቻልባቸውን አማራጮች ለማየት እድል የሚፈጥር ስለመሆኑም ተገልጿል።,spk_2f37e807734d,am,14.893,13.873,0.0,14.893,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a7105e2883b,validation,በርካታ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የጠቆሙት ኮሚሽነሩ ተረጂነትን መቀልበስ የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት ነው ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.534,6.817,0.369,7.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f022c9c28eb3,validation,ማህበሩ የመምህራንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ የመምህራንን የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት በክልሉ ስድስት ከተሞች የሕክምና ማዕከላትን ለማስገንባት የቦታ ርክክብ መደረጉን ጠቅሰዋል።,spk_2f37e807734d,am,15.373,13.455,0.383,15.373,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54b51e0d1a97,validation,በጤናው ዘርፍ እየተሰሩ የሚገኙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅሰው፤ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ህሙማንን በትህትናና  በቅንነት ለማገልገል የጀመሩትን ስራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.373,11.628,0.352,12.373,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a671dba18200,validation,ለዚህም በየደረጃው ያለው የዘርፉ አመራር በኃላፊነትና ተጠያቂነት መንፈስ በሙሉ አቅሙ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማ ማድረግ የሚያስችሉ ስራዎችን ማጠናከር እንዳለበት  አስገንዝበዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.694,9.541,0.359,10.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f6b5807991b,validation,በዚህ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ በርካታ ተግባራት እያከናወነ ነው ።,spk_2f37e807734d,am,9.133,8.462,0.672,9.133,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6ca970a4dfc,validation,የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የ2018 ዓ.ም መሪ ዕቅድ እና የክረምት ስራዎች ንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ  በጉታራ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_2f37e807734d,am,12.213,11.074,0.429,12.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e33e2af5374c,validation,ከዚህ ልምድ በመውሰድ በሁሉም አካባቢ በመተጋገዝ እና በመደጋገፍ መቀጠል ይኖርበታል ነው ያሉት ።,spk_2f37e807734d,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd22878485b2,validation,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በበኩላቸው ትምህርት ብቁ እና የተሻለ ትውልድ ለማፍራት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ጠቁመው ለትውልዱ ጥራት ያለውን ትምህርት ለማድረስ እየተከናወነ ያለው ተግባር ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,13.454,13.026,0.0,13.454,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88a697eab4ea,validation,የላቀ ውጤት የሚያስመዘግቡ ተማሪዎችን፣ መምህራንና ተቋማትን በመሸለምና እውቅና በመስጠትም እንዲበረታቱና በቀጣይ የተሻለ እንዲሰሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.454,9.251,0.407,10.454,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48ada8578d1a,validation,በመድረኩም የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር)፣ የስራ ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ  አቶ ሰይፈ ደርቤ፣ የፌዴራል  እና ክልል ከፍተኛ  የመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_2f37e807734d,am,18.613,16.361,0.301,18.613,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33faeb840333,validation,በበጀት ዓመቱ የትምህርት ስልጠና ጥራት እና የስነ-ምግባር ችግርን በመቅረፍ ብቁ ዜጎችን ለማፍራት በተሰራው ስራ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.614,8.252,0.362,8.614,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d45baba1796,validation,በተጨማሪም በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ ከ78  ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የያዶታ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅና የያዶታ ጤና ጣቢያ ቀዶ ጥገና ማዕከልንም መርቀዋል ።,spk_2f37e807734d,am,12.534,12.087,0.0,12.534,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f58995bff979,validation,ለተስተካከለ ጤናማ ሕይወት የግድ ውኃ መጠጣትን ልማድ ማድረግ እንደሚገባም መክረዋል።,spk_2f37e807734d,am,4.814,4.366,0.447,4.814,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd2a82b0fa2f,validation,ባዳዎችና ባንዳዎች ትስስር በመፍጠር የሀገርን ሰላምና ልማት  ለማደናቀፍ ቢጥሩም በመንግሰትና በሕዝብ ትብብር እየመከነባቸው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.573,7.843,0.0,8.573,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ffdc68f9302,validation,በግዙፉ ዓባይ ላይ የተገነባው ባለግርማው ድልድይ ለባህርዳር ከድልድይም በላይ መለያ ቀለሟ፣ የቱሪዝም መዳረሻዋ መሆኑን ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_2f37e807734d,am,8.893,8.021,0.305,8.893,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5c5a69f16d4,validation,የሆስፒታሉ መገንባት ሕብረተሰቡ የተሻለ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.013,5.5,0.514,6.013,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_423f5727bcc3,validation,ይህ ፓርክ ከዩኒቨርሲቲው ባሻገር እንደ ሀገር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ግዙፍ እና ልዩ የምርምር ማዕከል በመሆን የላቀ ፋይዳ እንደሚኖረው  አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2fd74c23baf,validation,የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ተግባር ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.293,6.767,0.0,7.293,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d20d902cf5bc,validation,ለዚህም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት ከፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚኖርባቸው አመልክተዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.174,7.063,0.441,8.174,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1985cd63a957,validation,ባህርዳር ውበቷን እና ክብሯን የሚመጥኑ የመናፈሻ ስፍራዎች እየተገነቡ፤ የኮሪደር ልማቱም ከውበት የተሻገረ ልማት አሳላጭ ሆኖ በፍጥነት እና ፈጠራ እሴቶች እያማረች ነው ብለዋል፡፡,spk_2f37e807734d,am,11.573,10.87,0.355,11.573,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88c753cfd7d6,validation,ከዚህም ባለፈ ዩኒቨርሲቲዎቹ ሙያዊ ተልዕኳቸውን በላቀ ብቃት ተመራማሪዎችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ።,spk_2f37e807734d,am,6.774,6.419,0.355,6.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a9773c170fb,validation,ከደብረበርሃኑ መድረክ ተሳታፊዎች ውስጥ  የደብረ ብርሃን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ውሂብ ገብረማሪያም በሰጡት አስተያየት፤  በሥነ ምግባሩ የታነፀ፣ ታታሪና ሀገር ወዳድ ትውልድ ለመገንባት  በሚደረገው ጥረት የመምህራን ሚና የማይተካ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2f37e807734d,am,16.053,13.914,0.38,16.053,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afcb378c7c1e,validation,የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ወንድወሰን ልሳነወርቅ፤ በከተማው የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ግብአት በማሟላት የትምህርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.213,9.469,0.36,10.213,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc133a42f871,validation,ጊዜን በአግባቡ መጠቀም በመቻሌ ለተሻለ ውጤት አብቅቶኛል ያለችው ደግሞ የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳ 506 ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ ሰሎሜ አሰፋ ናት።,spk_2f37e807734d,am,11.854,10.687,0.699,11.854,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_631304e94347,validation,የወባ መከላከል ዘዴዎችን በጤና ተቋማት፣ ህዝብ በሚሰበሰብባቸው አካባቢዎችና ቤት ለቤት ጭምር የማስተማር ስራዎችም መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_1e94833c98d2,am,10.774,10.031,0.0,10.774,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed5804f0c296,validation,በመድረኩ ላይ የተገኙት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የማህበራዊ ልማት፣ የባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) መንግስት አካል ጉዳተኞች የልማቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ የህግ ማዕቀፎችን በማውጣት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አስረድተዋል።,spk_1e94833c98d2,am,20.733,18.968,0.401,20.733,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5769b8a161d0,validation,እንዲሁም በመጀመሪያው ዙር 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን የአልጋ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱን ገልጸው፤ እነዚህ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_1e94833c98d2,am,9.813,8.573,0.53,9.813,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00c31f2911f6,validation,በኢትዮጵያ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችን ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል አካታች ብሔራዊ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ የፖሊሲ ሠነድ መዘጋጀቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_1e94833c98d2,am,14.293,12.668,0.411,14.293,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ff1126bdadc3,validation,አገልግሎቱ እንዳስታወቀው፤ በርካታ ሕብረተሰብ ለሚኖርባቸው አካባቢዎች በሰጠው ትኩረት መሰረት በአዲስ አበባ የጨፌ ቡልቡላ ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችን የ 24 ሠዓት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_1e94833c98d2,am,13.414,12.008,0.454,13.414,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_95098d2838ec,validation,ህብረተሰቡም የተሰጠውን የአልጋ አጎበር በአግባቡ በመጠቀም የወባ በሽታን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ አሳስበዋል።,spk_1e94833c98d2,am,10.454,8.942,0.485,10.454,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6d41b7cab87,validation,በመሆኑም የፖሊሲ ዝግጅት ማድረግ ማስፈለጉንና ዋና ዓላማውም የአካል ጉዳተኞችን የእኩል እድል ተጠቃሚነትና ሁለንተናዊ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ የፖሊሲ እርምጃዎችን ለመውሰድ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_1e94833c98d2,am,14.213,12.509,0.409,14.213,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e4070ffb65a0,validation,በአማራ ክልል የገና እና የጥምቀት በዓላትን ጨምሮ ሌሎች ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን በድምቀት ለማክበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.414,10.706,0.377,11.414,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1ed4d2febd88,validation,ህብረ ብሄራዊ አንድነት እንዲጎለብት የሚያግዙ በርካታ የምርምር ሥራዎችንም አከናውነዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.013,5.645,0.368,6.013,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_05a64af6e366,validation,የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፤ ኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ ያላቸው ግንኙነት ከልማት አጋርነት ከፍ ያለና ታሪካዊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.614,10.58,0.368,11.614,-31.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cb12e8d68c14,validation,20ኛው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ነገ በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳእና ከተማ ይከበራል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.293,8.282,1.011,9.293,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_aa82102819d4,validation,የኢትዮጵያ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ ፣.የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሰረቶችና መሳሪያዎች ፣የቀይ ባሕርና የዓባይ ሸለቆ ሚና እንዲሁም አጭር የጌዴኦ ህዝብ ታሪክን ጨምሮ በርካታ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ያተኮሩ መጻሕፍትን ጽፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,17.373,17.007,0.367,17.373,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dee27ccffddd,validation,በዚህም  የጣና ሃይቅን ጨምሮ ሌሎች የውሃ አካላትን ከብክለት ለመጠበቅ  በሚደረገው ጥረት  የ‘’ጽዱ ኢትዮጵያ’’ ኢኒሼቲቭ  ማገዙን አስረድተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.254,9.587,0.364,10.254,-30.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_141788ced2c3,validation,የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ኮንፍረንስ በአዳማ እየተካሄደ ሲሆን በኮንፍረንሱ ላይ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.334,12.99,0.344,13.334,-27.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4724a20d18f5,validation,በአማራ ክልል በክረምት  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሺህ በላይ የአቅመ ደካማ ቤቶችን  የመገንባት እና የመጠገን ስራ እንደሚከናወን ተገለጸ።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.414,8.043,0.37,8.414,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_75e4a1a158e3,validation,"""የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት"" በሚል መሪ ሀሳብ ክልል አቀፍ የጤና ባለሙያዎች ውይይት ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።",spk_c5c3a391cd2b,am,9.573,8.265,0.421,9.573,-29.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_64d7a47c890a,validation,በቀጣይም ለጤናው ዘርፍ አገልግሎት ውጤታማነት ባለሙያዎችና አመራሮች የሚሰጡትን አገልግሎቶች ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰራ አብራርተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.213,8.856,0.357,9.213,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_49d5307413cf,validation,የወጣቶችና ምሁራን ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ሂደት ግልጽ በሆነ መንገድ በስኬት መካሄዱን እንደታዘቡ በአዲስ አበባ በተለያዩ መስጅዶች የምርጫ ታዛቢዎች ገለጹ።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.973,9.088,0.363,9.973,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b393a38a6ff0,validation,በስልጠናው የክልሉ ፖሊስ፣ የዞን፣ የልዩ ወረዳ፣ ወረዳና ከተማ ፖሊስ አመራሮችና አባላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,5.854,5.478,0.376,5.854,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eba8c4779d8d,validation,ለዚህም በከተማው የተሰሩ የልማት ስራዎችና መሰረተ ልማቶች ወደ አደባባይ ለሚተመው ነዋሪና ጎብኚ የሚፈጥሩት ተጨማሪ ውበትና ምቾት አዲስ አበባን የስህበት ማዕከል ማድረጉ ተገምግሟል።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.053,12.817,0.336,14.053,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3180bd80ef33,validation,የኢትዮ-ሕንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የትብብር መርሃ ግብርም በዕውቀትና ክህሎት የበለጸገ የሰው ሃብት በመፍጠር የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.774,12.405,0.369,12.774,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f6d0afde27bb,validation,በመድረኩ ላይ የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎችና ከየተቋማቱ የተወጣጡ  የውስጥ ኦዲተሮች ተሳትፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.733,11.016,0.383,11.733,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4402870bccce,validation,በላሊበላና በጎንደር በሚከበሩ በዓላት ለሚታደሙ ቱሪስቶች ተጨማሪ በረራዎች እንዲመደቡ ቢሮው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር እየተነጋገረ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.573,12.23,0.343,12.573,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ac771e248720,validation,የትምህርት ቤቶች ግንባታዎቹ የክፍል ጥበትንና የተማሪዎች መጨናነቅን ከማቃለሉም ባሻገር ተጨማሪ ህጻናት የመማር እድል እንዲያገኙ ማገዙን ጠቁመዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.454,10.086,0.368,10.454,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bc321e4fdfa1,validation,በዓላቱ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ ከአመራሮችና የሃይማኖት አባቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.373,9.0,0.373,9.373,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1c2e22e7c4e9,validation,በክልሉ የሰላምና የልማት ስራዎች እንዲሳለጡ የተሰጣቸውን ሀላፊነት በበለጠ እንደሚወጡ የገለጹት ደግሞ ሳጅን ቤተል ሰጡ ናቸው፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,8.373,8.001,0.372,8.373,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1b0e410ded24,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ በላይ ደጀን፤ ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራቸው ቁልፍ ተግባራት ውስጥ የወጣት ስብዕና ግንባታ ተቀዳሚ ተግባር ነው ብለዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.454,10.754,0.356,11.454,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_89610b77edd0,validation,በድህረ እውነት እና በዲጂታል ዘመን እውነትን ማምጣት ፈታኝ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማንኛውም ስልክ ያለው ሰው ያሻውን የሚያወራበት ዘመን በመሆኑ ሚዲያ ይህንን በማስታረቅ ህብረተሰቡን ማንቃት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,16.413,15.024,0.354,16.413,-30.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7456dc13edfd,validation,እንዲሁም ምርቶቻቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ወደ ገበያ በማቅረብ የምርት እጥረት እና የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ የአምራች ኢንዱስትሪዎች፣ የግብርና ምርት አቅራቢዎች፣ የፖለቲካ አመራሩ እና የፀጥታ ተቋማት የቅንጅት ስራ ለተገኘው ውጤት ከተማ አስተዳደሩ ምስጋና አቅርቧል።,spk_c5c3a391cd2b,am,17.134,15.997,0.375,17.134,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2b60e911f6d5,validation,የትምህርት መረጃ አያያዝ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ማገዝ የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆን አመላክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.574,7.213,0.361,7.574,-23.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0e86af2aee07,validation,ኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ ቀደም ብለው በስታትስቲክስ አቅም ግንባታ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,9.854,9.081,0.343,9.854,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a14523dcbe0a,validation,ማሽቃሮ በባህላዊ ክዋኔው ማህበራዊ መስተጋብርን ከማጠናከር ባሻገር ለተፈጥሮ ሀብትና ለደን ልማት ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.254,8.887,0.366,9.254,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7dd61193bf07,validation,የመጀመሪያው የኢጋድ ቀጣናዊ የወጣቶች የሰላም እና ደህንነት ኮንፍረንስ ትናንት በኬንያ ናይሮቢ መካሄድ ጀምሯል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.213,5.855,0.358,6.213,-24.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fbadb45d39d9,validation,በተጨማሪም የገጠርና የከተማውን ማህበራዊ ችግሮች የፈቱ ድጋፎችና ልማቶች ማከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.413,7.053,0.36,7.413,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5794796d8cb3,validation,የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንደገለጹት፥ እንደሃገር ያጋጠመውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የሚያስችሉ አዳዲስ ሪፎርሞች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.893,11.126,0.356,11.893,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_851975dd573e,validation,ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት እያስመዘገቡ ካሉ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ጠቅሰው ይህንኑ እድገት በዘላቂነት ለማስቀጠል ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆን ጥራት ያለው የስታትስቲክስ መረጃ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,14.954,13.664,0.368,14.954,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cdad9dc758af,validation,ከውይይት መድረኩ ጎን ለጎን የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታልና የጋምቤላ ከተማን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የስራ እንቅስቃሴ ተሳታፊዎቹ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.174,11.902,0.389,13.174,-28.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_25b2c282a491,validation,በዘንድሮው ክረምትም ካለፈው ዓመት በተሻለ መልኩ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶችን ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ገንብቶ ለማስረከብ በቂ ዝግጅት መደረጉንም አስታውቀዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.014,9.639,0.375,10.014,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_162e11aa7730,validation,በክረምቱ በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ የሚገኘው የአረጋውያንና የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት አንዱ ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.254,10.867,0.387,11.254,-25.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_167c27a78aa9,validation,በአሉ የተጀመረውን የልማትና ብልጽግና ጉዞን ለማሳካት አቅም በመሆኑ  እሴቶቹን  ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ያሉት ሀላፊው፣ የካፍቾ ህዝብ በራሱ የጊዜ አቆጣጠር በአብሮነት የሚያከብረው በዓል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,16.174,15.045,0.373,16.174,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0dd39e3d2c37,validation,በመድረኩ የፌደራል ተቋማት ኃላፊዎች፣ የክልልና የዞን አመራሮች፣ የዩኔስኮ ተወካዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.434,10.092,0.342,10.434,-29.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_78c760462ab2,validation,ሀገር አቀፍ የምግብና የጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.774,6.42,0.354,6.774,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f7ff1f5c08d1,validation,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ቢሮው በክልሉ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ የገቢ ምንጭ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,14.534,13.778,0.365,14.534,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_92ef43d3dc1d,validation,በባህር ዳር ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አቅመ ደካማ ወገኖችን በተለያየ መንገድ ለመደገፍ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገለጸ።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.454,9.101,0.353,9.454,-22.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_388d5194ec63,validation,የአጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤልያስ አሳዬ በበኩላቸው በክፍለ ከተማው ከ300 ለሚበልጡ አቅመ ደካሞች ከማዕድ ማጋራት በተጨማሪ የአልባሳት ድጋፍ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.934,11.55,0.383,11.934,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_26237fa8d1ac,validation,በተጨማሪም ትምህርት ቤቶች ያላቸውን ይዞታ በአግባቡ አልምተው የውስጥ ገቢያቸውን በማሳደግ ለተማሪዎች ምገባ እንዲያውሉ አቅጣጫ ተቀምጦ ወደ ስራ ተገብቷል ብለዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,10.373,9.422,0.0,10.373,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8e6d10f2853,validation,በቀጣይ ዓመት ለመመገብ የተያዘውን ግብ ለማሳካት ከመንግስት በጀት በተጨማሪ ህብረተሰቡንና ባለሀብቱን በማስተባበር ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,9.653,8.269,0.707,9.653,-24.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af892840380a,validation,በመዲናዋ የተለያዩ  ነባርና አዳዲስ የህዝብ መዝናኛ ስፍራዎች ለአዋቂም ሆነ ለህጻናት በሚመች መልኩ  ተገንብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።,spk_5d7b96eb3c46,am,10.053,9.031,0.356,10.053,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a79652ef5a,validation,እንደ እንጦጦ ያሉ መዝናኛ ፓርኮች በከተማው መኖራቸው አካላዊና ስነ ልቦናዊ እረፍት ለመውሰድ፣ ድካምና ውጥረትን ለማቃለል፣ የውስጥ እርካታ ለማግኘትና መንፈስን ለማደስ ወሳኝ መሆናቸውን ወይዘሮ ምህረት ይስሀቅ ጠቅሰዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,14.454,13.22,0.0,14.454,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b3baa44300c,validation,አምና የተማሪዎች ምገባ በተጀመረባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መጠነ መቅረትና ማቋረጥ የቀነሰ ሲሆን፣ በትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይም ለውጥ እየታየ መጥቷል ነው ያሉት።,spk_5d7b96eb3c46,am,12.334,10.555,0.465,12.334,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3211fe578dc0,validation,በተለይም የእንጦጦ ፓርክ በአረንጓዴነቱ፣ በነፋሻማነቱና በውስጡ በያዛቸው መዝናኛዎቹ የተለየ መሆኑን ገልጸው፤ በአካባቢው ያለው ደንና  ንጹህ አየር  አዝናኝና ማራኪ ነው ብለዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,11.053,10.699,0.0,11.053,-21.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_681af3e8008f,validation,በጤና ተቋማት ዘመናዊ የበሽታ መመርመሪያና የህክምና መስጫ መሳሪያዎችን የማሟላት ተግባር እንደሚጠናከር ገልጸው የህዝብ መድኃኒት ቤቶችን የማስፋፋት ስራም በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-21.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_961dd3f1792b,validation,በጉባዔው ተሳታፊ ከሆኑት መካከል የሲዳማ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ በበኩላቸው የትምህርት ዘርፉን ሪፎርም ለማሳካት ሀገራዊና ክልላዊ ሪፎርሞችን በማቀናጀት ተደራሽነትና ጥራትን ማረጋገጥ ተችሏል ብለዋል።,spk_59197d564340,am,23.073,20.127,0.375,23.073,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a4208fa8a6d,validation,የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ኩረጃ ለማስቀረት የሚያስችል ግንዛቤ ከመስጠት ባለፈ  የግብአት አቅርቦትን ማሟላት ላይም በሰፊው መሰራቱን አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,13.153,11.129,0.0,13.153,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_005226d7a69f,validation,በዚህም ከ945 ሚሊዮን 600 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውንና በዚህም የህብረተሰቡ የእርስ በእርስ መደጋገፍ ባህል እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,20.794,16.355,1.297,20.794,-28.4,female,18-24,other,16000,4,0 clip_91d1f4dcac72,validation,በዓሉ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ የተጀመረውን ጥረት የከተማ አስተዳደሩ በቅርበት እንደሚደግፍም ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,7.753,7.425,0.329,7.753,-33.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3ce1990d340d,validation,በአዳማ ከተማ ኢፋ ቦሩ የታክሲ ባለንብረቶች ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጃለታ አዱኛ፤ ደም ለሚያስፈልጋቸው  ሰዎች እሳቸውን ጨምሮ የማህበሩ አባላት ለ2ኛ ጊዜ በበጎ ፈቃድ ደም ለመለገስ መነሳሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,23.953,19.034,0.406,23.953,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8ebff605da8c,validation,መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከማስተማር ስራው ባለፈ በጥናትና ምርምር ስራው ተግቶ በመስራት ለላቀ ውጤት መብቃቱን አንስተው ይህም በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_59197d564340,am,14.233,13.48,0.0,14.233,-26.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8a3bb46bf0f2,validation,ሮቦቱ ካሜራ የተገጠመለትና በርቀት በመተግበሪያ አማካኝነት ለመቆጣጠር የሚቻል ነው።,spk_59197d564340,am,7.793,6.776,0.478,7.793,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a99a210cc920,validation,ዘርፉ በቴክኖሎጅ የታገዘ እንዲሆን ታስቦ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዘርፉ የተገኘው አበረታች ውጤት ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_59197d564340,am,15.034,11.87,1.014,15.034,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a377ca3ecf5f,validation,የአዳማ ደም ባንክ በበጀት ዓመቱ 11 ወራት በተደረገው እንቅስቃሴ 21 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰቡን አስታወቀ።,spk_59197d564340,am,11.073,7.889,0.37,11.073,-25.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_99fd9fe45964,validation,በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተገነባ የዓይን ባንክ ማዕከል የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።,spk_59197d564340,am,9.153,8.759,0.395,9.153,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_97bc16423b35,validation,ከክልል ጀምሮ በሚከናወነው የተጠናከረ የመከላከል ስራም ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው ከሶስት ወራት ወዲህ በበሽታው የሚያዙ ታካሚዎች ቁጥር እየቀነሰ መምጣቱን አስታውቀዋል፡፡,spk_59197d564340,am,13.553,13.102,0.0,13.553,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b57c237ea714,validation,በአፍሪካ ለዜጎች  የድጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂን በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ መስራት እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,10.194,9.304,0.416,10.194,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_99dff731f731,validation,በቱኒዚያ  ዋና ከተማ ተግባራዊ የተደረገውን ከእንቅስቃሴ ዝግ የማድረግ እርምጃ ለመቆጣጠር የሚያስችል የፖሊስ ሮቦት ሌላው በአገሪቱ የተሰራ የፈጠራ ውጤት ነው።,spk_59197d564340,am,12.754,11.764,0.0,12.754,-34.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_efa481cc1c7f,validation,ቱርክ ባለፈው ዓመት ከአንድ ሚሊየን በላይ ተከታይ ያላቸውን የማህበራዊ ሚዲያዎች በሀገሪቱ ወስጥ ህጋዊ ተወካይ እንዲኖራቸው እና የሚያሰራጯቸውን መረጃዎች በመረጃ ቋት ውስጥ እንዲያስገቡ የሚያስገድድ ህግ አውጥታ ስራ ላይ አውላለች፡፡,spk_59197d564340,am,19.393,16.922,0.377,19.393,-28.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_befe4f326e9d,validation,እነዚህን እሴቶች አልምቶ ከማስተዋወቅ ባለፈ ለትውልድ እንዲተላለፉና ለሀገር ሰላምና ልማት እንዲውሉ ይበልጥ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_59197d564340,am,11.153,10.265,0.382,11.153,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3f8fa4c5b454,validation,በጸሀይ ብርሃን የሚሰራና ሰዎች እጃቸውን ወደ ማሽኑ ሲያስጠጉ ውሃና ሳሙና የሚረጭ የእጅ መታጠቢያ የተሰራው ደግሞ በጋናዊው ሊስትሮና ወንድሙ ሲሆን፤ ማሽኑ  ከ25 ሰከንዶች በኋላ ውሃና ሳሙና ማፍሰሱን ያቆማል።,spk_59197d564340,am,17.953,16.309,0.502,17.953,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ba3850c90960,validation,በዚህ ክረምትም በከተማው ሊደርስ የሚችለውን የትራፊክ አደጋ ለመከላከል በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን፣ ባለድርሻ አካላትን፣ ህብረተሰቡን እና አሽከርካሪዎችን በአንድነት በማስተባበር ሥራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_59197d564340,am,14.393,13.512,0.0,14.393,-22.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_09aded7e170e,validation,የቱኒዚያ መሃንዲሶች በኦን  ላይን  ሳንባን በጨረር በመርመር አንድ ሰው በቫይረሱ መያዙንና አለመያዙን ለመለየት የሚያስችል ፈጠራ ሰርተዋል።,spk_59197d564340,am,15.873,12.938,0.474,15.873,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e5106fafa471,validation,የአፍሪካ ህብረት መሪዎች የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና 13ኛ ልዩ ጉባኤ ትናንት በዌቢናር ተካሂዷል።,spk_59197d564340,am,14.434,11.742,0.0,14.434,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_196257aadf8f,validation,ምክር ቤቱ ወጣቶች በሀገር ጉዳይ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ጠቁሞ፤ ወጣቶች ክረምቱን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንዲያሳልፉ መልዕክት አስተላልፏል።,spk_59197d564340,am,12.594,11.362,0.348,12.594,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_816845b50a5c,validation,ከአህጉሩ የኢኮኖሚ ልማት ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም የተደረጉ ስምምነቶች፣ የወጡ ደንቦችና የተደረጉ ስብሰባዎች ፍሬ የሚያፈሩበት ዘመን ላይ መድረሳቸውን አመልክተዋል።,spk_59197d564340,am,14.034,13.083,0.0,14.034,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c7a0742c2f3e,validation,በክልሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ ወጣት በሪሁን ዘውዴ በበኩሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር በአካባቢው የአቅመ ደካሞችን የተለያየ ችግር እየፈታ በመሆኑ ተግባሩ መጠናከር አለበት ብሏል።,spk_59197d564340,am,18.314,14.902,0.0,18.314,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_17cd93c1d65b,validation,ይህም ወጣቶች የሀገር ፍቅር  እንዲኖራቸውና በሁሉም አካባቢዎች የማሕበረሰቡ እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ የሚያደርግ መሆኑን ገልፃለች።,spk_59197d564340,am,10.153,9.106,0.463,10.153,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_572b4038ae7c,validation,የጊፋታ በዓል የተጣሉ የሚታረቁበት፣ ቂም የሚሻርበትና ወዳጅ ዘመድ የሚጠያየቅበት ነው ያሉት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማርያም፣ በዓሉ የተቸገሩትንና አቅመ ደካሞች የሚደገፉበት የአብሮነት በዓል ነው ብለዋል።,spk_59197d564340,am,23.794,22.866,0.0,23.794,-27.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_72bc94cecde7,validation,የደም አቅርቦትንና ፍላጎትን ለማጣጣም የደም ባንኩ አዳማ ከተማን ጨምሮ በምስራቅ ሸዋና አርሲ ዞኖች ውሰጥ ከበጎ ፍቃደኞች ደም እንደሚሰበስብ ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,18.713,14.631,0.641,18.713,-21.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e8f2e5d18c4b,validation,በኬንያ የብር ኖቶችን በኬሚካል የሚያጸዳ ከእንጨት የተሰራ ሳኒታይዘር መሳሪያ የተሰራ ሲሆን፤ የብር ኖቶችን ማሽኑ ውስጥ በማስገባት ለማጽዳት የሚያስችል ነው።,spk_59197d564340,am,14.073,12.397,0.372,14.073,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e055ab1b719b,validation,‘ዶክተር ካር’ የተሰኘው ሮቦት በሴኔጋል ዳካር የፖሊ ቴክኒክ ተማሪዎች የተሰራ ሲሆን የጤና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ  ከተያዙ ታካሚዎች ጋር የሚፈጠረውን ንክኪ ለመቀነስ የሚያስችል ነው።,spk_59197d564340,am,18.514,15.608,0.418,18.514,-32.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a1c13a133a76,validation,የኢንተርኔት መሰረተ ልማት ማስፋፋት፣የዲጅታል ክህሎት ማሳደግ፣ትክክለኛው የፖሊሲ ማዕቀፎች መቅረጽ  የሚገባ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_59197d564340,am,12.514,10.314,0.34,12.514,-36.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_24fd25c825a8,validation,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአንድ ዓመት ተኩል የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የፌዴራልና የክልል የዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎበታል።,spk_59197d564340,am,14.553,11.826,0.0,14.553,-29.7,female,18-24,other,16000,4,0 clip_5d1a6e014ee1,validation,የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና የንግድ እንቅስቃሴዎች በመጪው በፈረንጆቹ ጥር 1 ቀን 2021 እንዲጀመር ውሳኔ ተላለፈ።,spk_59197d564340,am,10.914,10.914,0.0,10.914,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58b372f13435,validation,በኢትዮጵያ የጸጉር አስተካካዮች የቫይረሱን ንኪኪ ለመቀነስ በተከለለ ክፍል ሆነው የደንበኞቻቸውን ጸጉር ማስተካከል የሚቻልበት ፈጠራ መስራታቸውም በዘገባው ተካቷል።,spk_59197d564340,am,13.914,11.779,0.526,13.914,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6a7ef43c081d,validation,አዲሱ ህግ የማህበራዊ ሚዲያዎችን የሚቆጣጠር ተቋም እንደሚመሰረትም ተናግረዋል፡፡,spk_59197d564340,am,6.873,5.276,0.404,6.873,-36.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a4a2f2383e9,validation,ዛሬ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የዓይን ባንክ ማዕከል ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ አገልግሎት እና የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በመተባበር መገንባቱን አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,17.913,13.323,0.0,17.913,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8212e14f453c,validation,"ደቡብ አፍሪካ 3 ሚሊየን ሰዎች በኮቪድ 19 ሲያዝባት የሰሜን አፍሪካዋ ሞሮኮ ደግሞ 947,307 ሰዎች ተይዘውባታል፡፡",spk_59197d564340,am,15.514,11.979,0.431,15.514,-32.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8571b6a3da36,validation,የመርመሪያ ማሽኑ ከመጸደቁና ስራ ላይ ከመዋሉ በፊት የቁጥጥር ሂደቶችን ማለፍ እንደሚገባውም ተመልክቷል።,spk_59197d564340,am,9.194,7.861,0.313,9.194,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2bb8c461730,validation,በሃገሪቱ የፕላስቲክ ኢንዱስትሪው 60 ሺህ የሚጠጉ የስራ ዘርፎችን የሚያቅፍ ሲሆን መንግስት ፕላስቲክ የሚያደርሰውን የአካባቢ ብክለት ለመከላከል የተለያዩ ተግባራት እያከናወነ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_59197d564340,am,16.953,15.851,0.0,16.953,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bd5da2f047d0,validation,ከዚህ ጎን ለጎን  በተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር በክልሉ ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ  መቻሉን  ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,10.313,8.297,0.0,10.313,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_eba6aa982c2c,validation,በደቡብ አፍሪካ የኮቪድ 19  ምርመራ ውጤት እስከ ሶስት ቀናት ሊፈጅ የሚችል ሲሆን፤ በ65 ደቂቃዎች ውስጥ ውጤት የሚሰጥ ማሽን በደቡብ አፍሪካውያን የፈጠራ ባለሙያዎች ተሰርቷል።,spk_59197d564340,am,14.313,13.811,0.0,14.313,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4eed1481d3f3,validation,ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ  የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ  ያለሙ  የመማሪያ መጻህፍት ህትመት በማከናወን  ለክልሎች  ማከፋፈሉን  ለአብነት አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,12.114,11.618,0.0,12.114,-21.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e2c02bf849ad,validation,የደም ልገሳ፣ የአረጋውያን የመኖሪያ ቤት ዕድሳትና ግንባታ፣ የችግኝ ተከላ፣ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት፣ የትራፊክ አደጋ መከላከል የግንዛቤ እንዲሁም ሌሎች ዘርፎች መከናወናቸውን ጠቅሰው የበጎ ፈቃድ ስራ ባህል እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,25.873,21.657,0.0,25.873,-25.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_100df1848649,validation,“ምንም እንኳን የተለያየ የኢኮኖሚ ደረጃና የቅድሚያ ትኩረት ቢኖረንም 55ቱም የህብረቱ አባል አገሮች በአንድነት ቆመናል” በማለት ገልጸው፤ “እ.አ.አ ጥር 1 ቀን 2021 በአህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጥላ ስር የንግድ እንቅስቃሴ መጀመር የአህጉራዊ ትስስር መገለጫ የሆነ መሰረተ ድንጋይ እናኖራለን” ብለዋል።,spk_59197d564340,am,26.674,26.674,0.0,26.674,-23.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_977a4e0e5844,validation,የጤና ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የጤና ሥርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እንዲሁም የተያዘውን የስራ ዘመን ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።,spk_53ac56cde033,am,11.573,10.683,0.0,11.573,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92e85515a0f3,validation,በምርቃት ስነ-ስርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።,spk_53ac56cde033,am,12.133,11.172,0.0,12.133,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a33ab6500d1,validation,"የማጠቃለያ ፕሮግራሙ ""ባህላዊ እሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን"" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከናወነ ሲሆን በሁነቱ ላይ በርካታ ታዳሚዎች ተገኝተዋል።",spk_53ac56cde033,am,8.614,8.105,0.0,8.614,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c68010ab9efb,validation,በመርሃ ግብሩ ላይ ልጃገረዶች የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል ባህላዊ ጭፈራቸውን እያቀረቡ ሲሆን በቀጣይም የክብር እንግዶች መልእክት የሚያስተላልፉ ይሆናል።,spk_53ac56cde033,am,8.373,7.965,0.0,8.373,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d2d04291a0d,validation,ደም ልገሳው የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል እንደሆነ የገለጸው ጽህፈት ቤቱ ሰራተኞቹ ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_53ac56cde033,am,9.733,9.293,0.0,9.733,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fecfe7d5a7b,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር)÷ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ትምህርት ቤቶች ምቹ የመማር ማስተማር ከባቢ እንዲኖራቸው አድርጓል ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.334,10.269,0.0,11.334,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_331872b95300,validation,የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።,spk_53ac56cde033,am,6.213,5.743,0.0,6.213,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a6ff3f3f14d,validation,የ'ኒው ኤራ' የመጀመሪያ ደረጃ መካከለኛ ትምህርት ቤት መምህር መምህር ያሬድ ብርሃኑ÷ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ የትምህርት አገልግሎቶች የሚሰሩ ስራዎች ተማሪዎችን እያበቃ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.174,10.697,0.0,11.174,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06f6d19764c0,validation,የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ማጠናከሪያ ትምህርቱም ተማሪዎችን ለቀጣይ የትምህርት ዘመን በማዘጋጀት የተወዳዳሪነት አቅማቸውን በማሳደግ እገዛ እያደረገላቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_53ac56cde033,am,10.254,9.748,0.0,10.254,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e49e85346de,validation,በዘንድሮው ዓመት ለ57ኛ ጊዜ ተማሪዎችን ማስመረቁን ጠቁመው ከተመራቂዎቹ መካከልም አብዛኞቹ ሴቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,7.413,6.858,0.0,7.413,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_930132d99761,validation,ኢንስቲትዩቱ ባለፉት ዓመታት ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት አሻራቸውን በማሳረፍ ላይ የሚገኙ በርካታ የሰለጠነ የሰው ሀብት ማፍራቱን ገልጸዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,8.334,7.895,0.0,8.334,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4acd220ce018,validation,በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ  የጤና ሚኒስትር  ዶክተር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፤ በሀገር  አቀፍ ደረጃ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ደህንነት እና ፍትሃዊነትን ለማጽናት እየተሰራ ይገኛል።,spk_53ac56cde033,am,10.774,10.204,0.0,10.774,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c620cf1ac927,validation,ለዚህም ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_53ac56cde033,am,5.973,5.187,0.421,5.973,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbaf86c1b8dc,validation,ይህም የጤና አገልግሎቱን ቀልጣፋ በማድረግ ሕብረተሰቡን ከተላላፊና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ለመታደግ አጋዥ እንደሆነ አብራርተዋል።,spk_53ac56cde033,am,7.614,7.147,0.0,7.614,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c234ffca4a86,validation,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ እና ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እንዲሁም የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሃዲን ጨምሮ ሌሎችም የክልሉና የፌደራል መንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_53ac56cde033,am,19.854,17.544,0.0,19.854,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a203986bd1,validation,በዚህም በቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ በሰው ኃይል ግንባታ፣ የቱሪዝም መሰረተ ልማቶችን በማስፋት እንዲሁም በሌሎች በርካታ ዘርፎች አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን አብራርተዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,10.014,9.439,0.0,10.014,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0642036ac29c,validation,የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫው በቱሪዝም ዘርፉ አዳዲስ መዳረሻዎችና ለሰው ሀብት ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡,spk_53ac56cde033,am,10.014,9.46,0.0,10.014,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f4f5bb0c424f,validation,የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ በበኩላቸው፤ ኢንስቲትዩቱ ስልጠናዎቹን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን ያሟሉ ለማድረግ በርካታ የምርምርና ጥናት ስራዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,12.454,11.521,0.0,12.454,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc150a656c09,validation,የጤናው ዘርፍ ባለሙያዎችና ሰራተኞች ያሉበትን ቁመና የማየት፣የመገምገምና የበለጠ በመደገፍ አቅማቸውን ማጎልበትም  እንደሚገኝበት ጠቅሰዋል።,spk_53ac56cde033,am,9.014,8.483,0.0,9.014,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af48aeeb7e6c,validation,እንዲሁም በጤና ሥርዓት ግንባታ ሂደትም ውስብስብ ችግሮችን ቀለል አድርገን ወደ ትግባራ እንገባለን ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,6.013,5.52,0.0,6.013,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9d390128403,validation,ለዚህም አስቻይ ከሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ የዲጂታል መሳሪያዎች ወሳኝ መሆናቸውን  ያነሱት ዶክተር መቅደስ፤ በ2018 በጀት ዓመት በዲጂታላይዜሽን አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን እንተገብራለን ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.534,10.737,0.0,11.534,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67fa8b2782f0,validation,ባገኙት የተግባርና የንድፈ ሃሳብ ዕውቀት ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት አስተዋጽኦ ለማበርከት መዘጋጀታቸውንም ጠቁመዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,6.694,6.142,0.0,6.694,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb3408a8037c,validation,ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለፉት ስድስት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት ሶስት ጨዋታዎች ከድል ርቋል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-24.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_869afa0cbaf1,validation,ሃዋሳ ከተማ በ 24 ነጥብ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4c16f2096cf1,am,3.614,3.302,0.312,3.614,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc680e0b4d27,validation,ሲዳማ ቡና በሊጉ ካከናወናቸው 14 ጨዋታዎች መካከል ስምንቱን ሲያሸንፍ የተሸነፈው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቀሪ አምስት ጨዋታዎች ነጥብ ጥሏል። 18 ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ ስድስት ግቦች ተቆጥረውበታል። ሊጉን በ 29 ነጥብ እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6827929c4677,validation,የ19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር እስከ ጥር 29 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.013,4.628,0.0,5.013,-22.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b12233ebd9ba,validation,ዌስትሃም ዩናይትድ ከኪውፒአር፣ ደርቢ ካውንቲ ከሊድስ ዩናይትድ እና ስዋንሲ ሲቲ ከዌስትብሮም ዛሬ ከሚደረጉ የኤፍኤ ካፕ ጨዋታዎች መካከል ይጠቀሳሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f90696ada46d,validation,ልወቅሽ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ትውልዱ ስለ ሀገሩ ባህል፣ ታሪክ እና የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲያውቅ ለማድረግ ያለመ ንቅናቄ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,7.814,7.069,0.0,7.814,-23.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_65a0a58f0c24,validation,ዩናይትድ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን 13 ጊዜ አንስቷል። የብራይተን ትልቁ ውጤት እ.አ.አ በ1982/83 ለፍጻሜ ደርሶ በዛሬ ተጋጣሚው ተሸንፎ ዋንጫ ያጣበት አጋጣሚ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,10.854,10.429,0.424,10.854,-22.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aef0774cb795,validation,የ 16 ጊዜ የሊጉ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ 19 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃን ይዟል። ድሬዳዋ ከተማ በ 18 ነጥብ 12 ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4c16f2096cf1,am,8.573,8.198,0.0,8.573,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5f9047555f44,validation,ወላይታ ድቻ በ13 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ባህር ዳር ከተማ በ20 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-22.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d334018d845d,validation,ሲዳማ ቡና በ34 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,3.253,2.84,0.414,3.253,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_36fbf6aa2ca2,validation,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት አርሰናል ከብሬንትፎርድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.053,4.554,0.5,5.053,-23.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_88426432e950,validation,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ37 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-21.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4957e873d6de,validation,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቪክቶር ዮኮሬስ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ማርቲን ዙቢሜንዲ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.213,6.775,0.439,7.213,-23.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6dab5e16e24a,validation,ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ባለፉት አምስት የሊጉ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ባህር ዳር ከተማ በ15ኛ ሳምንት ከመቀሌ 70 እንደርታ ጋር ያለ ግብ አቻ ተለያይቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,10.094,9.793,0.0,10.094,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_446d4db8df66,validation,የኢትዮጵያ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ እ.አ.አ በ1963 በጋና አስተናጋጅነት በተካሄደው አራተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dbd8d0370db1,validation,የቱሪዝም ዘርፉን የማስተዋወቅ አላማ ያለው የ2018 ዓ.ም የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ የውድድር መርሃ ግብር ዛሬ ይፋ ሆኗል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.814,7.502,0.0,7.814,-23.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea2adef8508c,validation,ጨዋታው አርባምንጭ ከተማ ወደ ድል ለመመለስ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ተከታታይ ድሉን ለማስመዘገብ የሚያደርጉት ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_579a024d3188,validation,ኢትዮጵያ ከምድቡ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቋ ለደረጃ ጨዋታ የቀረበች ሲሆን በግብጽ 3 ለ 0 ተሸንፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,7.413,6.825,0.588,7.413,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5dd772c0dfa,validation,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ አርባምንጭ ከተማ ከመቻል በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,5.173,5.173,0.0,5.173,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2c91ca8d8f91,validation,ሱዳን እ.አ.አ 1970 ሱዳን ባዘጋጀችው ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ለሰባተኛ ጊዜ በአህጉራዊው የውድድር መድረክ ተሳትፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,9.133,8.768,0.0,9.133,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cddc9edb9485,validation,ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋሩ,spk_4c16f2096cf1,am,3.454,3.042,0.0,3.454,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b709f955dc9c,validation,በ18ኛ ሳምንት መቻል ያሸነፈው ሸገር ከተማ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.093,4.543,0.55,5.093,-22.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_45f2bc9bc7bd,validation,የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቤል ያለው እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ አዲስ ግደይ በተመሳሳይ ስምንት ግቦችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን በጋራ እየመሩ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,9.454,8.223,0.432,9.454,-22.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96a7b8f1ef01,validation,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ባለፈውም ዓመት አዘጋጅ በነበሩት ሃዋሳ፣ ጅማ፣ በቆጂ እና አርባምንጭ ላይ ለተከታታይ ዓመታት ያደረገ ሲሆን ዘንድሮም ውድድሩን ለማካሄድ ተዘጋጅቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,9.854,9.271,0.583,9.854,-24.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea81822bf4b5,validation,በዚህ ጨዋታ አጥቂው ላውረን ፖኩ አምስት ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_4c16f2096cf1,am,4.454,3.881,0.573,4.454,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29c83bfe94b5,validation,በአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ ስፖርተኞች በቅርቡ በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ጨዋታዎች ላይ ባስመዘገቡት ውጤት የተመረጡ መሆናቸው ይታወቃል።,spk_4c16f2096cf1,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d59d580df1ea,validation,የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች በ2019 ዓ.ም በሴኔጋል ዳካር ለሚካሄደው አራተኛው የወጣቶች የክረምት ኦሊምፒክ እንደ ማጣሪያ እና መዘጋጃ የሚያገለገል ውድድር ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,9.813,9.2,0.0,9.813,-22.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_fae812d1db97,validation,የውድድሩ ፎርማት በየምድቡ አንደኛ ሆኖ የጨረሰ አገር ወደ ፍጻሜው እንዲሁም ሁለተኛ የወጡ አገራት ለደረጃው ያለፉበት ነበር።,spk_4c16f2096cf1,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-23.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a1c46efd4af7,validation,ምሽት 12 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከሲዳማ ቡና በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-24.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f83faf63e21d,validation,በውድድር ዓመቱ ካደረጋቸው 14 ጨዋታዎች መካከል አምስቱን ያሸነፈው ኢትዮጵያ ቡና በስድስቱ ሽንፈት አስተናግዷል። በሶስት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። በ 14 ቱ ጨዋታዎች ላይ 13 ግቦችን ሲያስቆጥር 14 ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_4c16f2096cf1,am,12.893,12.893,0.0,12.893,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_500940b059c6,validation,በሊጉ ካከናወናቸው 15 ጨዋታዎች መካከል ስድስቱን ያሸነፈው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በበኩሉ ሁለት ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በቀሪ ሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። 10 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ ስድስት ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_4c16f2096cf1,am,14.454,13.752,0.34,14.454,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_02be8acc9edf,validation,ብራይተን ከአስቶንቪላ፣ በርንሌይ ከክሪስታል ፓላስ እና ዎልቨርሃምፕተን ዎንድረርስ ከኖቲንግሃም ፎረስት በተመሳሳይ ከምሽቱ 4 ሰዓት ከ30 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,9.373,9.015,0.359,9.373,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ef2bf83a724,validation,የሴቶች ብስክሌት የግል ሰዓት ሙከራ ውድድር ማህደር ደስታ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።,spk_4c16f2096cf1,am,5.574,4.921,0.313,5.574,-21.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_431f4db8ae4a,validation,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን እያሳተፈች ይገኛል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-23.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_932d6e973a7c,validation,እ.አ.አ በ1976 ራሷ ለሶስተኛ ጊዜ ባዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ በድጋሚ ወደ ውድድር ተሳትፎ ተመልሳለች።,spk_4c16f2096cf1,am,8.174,7.822,0.0,8.174,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bb4905b3e75e,validation,የውድድር መርሃ ግብሩ ዘንድሮ የደብረ ብርሃን እና ሐረር ከተሞችን አካቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-25.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_940a6b6050a3,validation,አህጉሪቷን የሚወክለው ኮንፌዴሬሽን ለማቋቋም መነሻ የሆነው ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር(ፊፋ) እ.አ.አ በ1956 በፖርቹጋል ሊዝበን ባካሄደው ዓመታዊ ኮንግረስ ላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች ከሌሎች አህጉራዊ የእግር ኳስ ማህበራት ጋር ያደረጓቸው መደበኛ ምክክሮች ናቸው።,spk_4c16f2096cf1,am,18.213,17.068,0.0,18.213,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a29a1767a564,train,በዓሉን የምናሳልፈው ያለን ለሌላቸውና ለተቸገሩ ወገኖች በማካፈል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ ነው ያሉት ደግሞ የበዓሉ ታዳሚ አቶ ሱሌማን ኢብራሂም ናቸው።,spk_e5e24e7959e2,am,11.473,10.696,0.0,11.473,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7ff9719b226,train,በተመሳሳይ የአብጸጋ ታምራት የክረምት ትምህርት ለቀጣይ አመት መደበኛ ትምህርት ስንቅ ስለሆን ተማሪዎች በክረምት ትምህርት ቤት በመምጣት እውቀት መገብየት እንደሚገባቸው ተናግሯል።,spk_e5e24e7959e2,am,13.993,11.746,0.0,13.993,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70ab05f05b2f,train,ተማሪ እሱባለው ሙሉጌታ  በጎ ፈቃደኛ መምህራን ትውልድን በእውቀት ለማነጽ የሚያደርጉትን ተግባር ሲመለከት እሱም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ስራ ላይ የአቅሙን ለማበርከት ያለውን ፍላጎት እንዳጎለበቱለት ገልጿል።,spk_e5e24e7959e2,am,15.274,14.973,0.3,15.274,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c44acc9b5afe,train,በቀጣይ ለመደበኛው የትምህርት ዘመን የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ እንደሚያግዘው የገለጸው ደግሞ በኒውኤራ የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍልን ማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስድ ያገኘነው እሱባለው ሙሉጌታ ነው።,spk_e5e24e7959e2,am,17.834,15.489,0.301,17.834,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dbedec2b78,train,ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ,spk_e5e24e7959e2,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c89bec4f9de5,train,ይህም በእውቀትና ስነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት ወሳኝ በመሆኑ በትምህርት ዘርፍ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደሚያጠናክሩም ገልጿል።,spk_e5e24e7959e2,am,9.473,8.839,0.0,9.473,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0230e80adfd,train,ሚዛንን መጠበቅ፡- ማክሮኒዩትሬንቶች (ፕሮቲን፣ ስብ እና ካርቦሃይድሬት) እድገት፣ ጉልበት እና አጠቃላይ ጤናን በሚደግፉ መጠን መወሰድ አለባቸው ማለት መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_49eae8c39263,am,16.613,9.365,0.0,16.613,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df9412c4109,train,ስብጥር፡- እንደ ተመራማሪው ገለጻ፤ የተለያዩ የምግብ አይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉም በላይ፤ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል።,spk_49eae8c39263,am,15.733,9.399,2.183,15.733,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1053ceef556,train,ከአካባቢያቸው ራቅ ብሎ በሚገኝ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ወስዶ ለማስተማርም ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት ያለበት መንገድ ማቋረጥ ግድ ስለሆነ ለደህንነታቸው ስለምንሰጋ ቤት እናውላቸው ነበር ብለዋል።,spk_49eae8c39263,am,14.82,11.608,1.728,14.82,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dfc7123ae2e,train,የኑሮ ሁኔታ እና አቅም በፈቀደ መጠን አመጋገብን ጤናማ በማድረግ ቀድሞ በበሽታ የመያዝ እድልን መቀነስ እንደሚቻል መክረዋል።,spk_49eae8c39263,am,9.854,8.367,0.0,9.854,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd9160c07d25,train,የትምህርት ቤቱ መገንባት የትራንስፖርት ወጪና እንግልትን ያስቀረ ከመሆኑም ባለፈ በቅርበት ትምህርት ቤት በማግኘታቸው ለልጆቻቸው የወደ ፊት እጣ ፈንታም መልካም ሁኔታ የፈጠረ ነው ብለዋል።,spk_49eae8c39263,am,13.334,10.116,0.0,13.334,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f0be7aa1ab6,train,በተጨማሪም ጤናማ ምግብ ደኅንነነቱ የተጠበቀ መሆን እንደሚገባው ነው የሚናገሩት።,spk_49eae8c39263,am,11.373,5.172,0.427,11.373,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c400283ee8d1,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ምስክያ አብደላ ዛሬ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት፤ ሙዚየሙ የአካባቢው ማህበረሰብ መገለጫ የሆኑ ቁሳቁሶች እና የዕደ ጥበብ ውጤቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ያግዛል።,spk_49eae8c39263,am,17.134,13.155,0.739,17.134,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3fc65ebad0a,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባለብዙ መልኳ ኢትዮጵያ የበርካታ የቱሪዝም ሀብቶች ባለቤት ናት።,spk_390e66a2f080,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6712450f5e00,train,በተለይ በቅድመ-ልጅነት ትምህርት ላይ ፈሰስ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የፖሊሲ ግብዓት ብቻ ሳይሆን ዘላቂ ዕውቀት ለማስጨበጥ የተቀመጠ የረዥም ጊዜ ስትራቴጂ መሰረት መሆኑን አመልክተዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.614,9.284,0.33,9.614,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20c1e3ee030c,train,በኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ በበኩላቸው ቅሪተ አካላቱ በሰላም መመለሳቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b441166df24e,train,የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ባቡር በሚያቋርጣቸው አካባቢዎች ስድስት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,7.173,6.743,0.0,7.173,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1447731d96f8,train,ሴቶች ለማህበረሰብ ሁለንተናዊ ለውጥና ለአገር ዕድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደነበራቸው ባለፋት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች ምስክር መሆናቸውን ነው የገለፁት።,spk_390e66a2f080,am,8.274,7.885,0.388,8.274,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b31cc91feab1,train,የቢሮው ምክትል ኃላፊ ገስጥ ጥላሁን በመድረኩ እንደገለጹት፣ ህፃናትን እስከ ሁለት ዓመት ጡት ማጥባት በአካልና በስነልቦና ዳብረው እንዲያድጉ በማድረግ በኩል ፋይዳው የጎላ ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.774,8.473,0.3,8.774,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_888067e4c757,train,ስብጥር፡- የተለያዩ የምግብ ዓይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉ በላይ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_820e1c1bd058,train,በመሆኑም በጨዋታ ላይ ተመስርቶ ለህፃናት የሚሰጠውን ዘመናዊ ትምህርት ከባህላዊው ጋር በማቀናጀት አገር በቀል ዕውቀትን ማስተላለፍ ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a48ef51c8f42,train,ህጻናትን ጡት በማጥባት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፈራት ለሚደረገው ጥረት ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_390e66a2f080,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6e91329239,train,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ስራ አስፈጻሚ ትዝአለኝ ተስፋዬ እና ከአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የመጡት ዶክተር ስንታየሁ ተክሌ እንደገለፁት፥ በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም የተሻለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,14.614,14.186,0.0,14.614,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6975cfee5a0f,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፊታችን ሀሙስ ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቁ አንዋር መስጂድ የሚከበረውን 1 ሺህ 500ኛውን የነቢዩ ሙሀመድ የልደት በዓል በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_390e66a2f080,am,13.733,12.744,0.343,13.733,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5a4fa6dce8a,train,የኢትዮጵያ መንግስት በቀዳማይ ልጅነት ደረጃ ትምህርት ላይ እየተገበራቸው ባሉ ኢንሼቲቮች ያለው የፖለቲካ ቁርጠኝነትና የፋይናንስ ድጋፍ በዘላቂነት እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.014,10.65,0.0,12.014,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fabd5d1c925,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ በአስተዳደሩ ውስጥ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማቀላጠፍ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት  እየተሠራ ነው።,spk_390e66a2f080,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80d2b4dd67ed,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በትምህርት ዘርፉ የተወሰዱ የማሻሻያ እርምጃዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29b50a75e28b,train,የውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል መስራችና ስራ አስኪያጅ ውዳሴ ዕንቁብርሃን በበኩላቸው፥ ማዕከሉ የጳጉሜን የነፃ ምርመራ መርሃ ግብር ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ነፃ የህክምና ምርመራ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልፀዋል።,spk_390e66a2f080,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ade09463275,train,በዚህ ረገድ የየአካባቢው ማህበረሰብ አባላት ህፃናትን የሚያስተምሩ ቀዳሚዎቹ መምህራን በመሆናቸው ለስኬቱ በአጋርነት ሊሰሩ እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት፡፡,spk_390e66a2f080,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_959b54168212,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎትም በሀገር አቀፍ ደረጃ ነፃ የህክምና አገልግሎት ለማህበረሰቡ እየተሰጠ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62c25a1664b9,train,ሆስፒታሉ ለድንገተኛ ህክምና የሚሆን ግንባታ እያከናወነ መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትር ዴኤታዋ ይህም ሆስፒታሉ ደረጃውን የጠበቀ እና ለሁሉም ዓይነት ህክምና ዝግጁ እንዲሆን ያደርገዋል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.934,9.487,0.0,9.934,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e48f8b8ffbb4,train,በምክክሩ ላይ በመሳተፍ  የአካል ጉዳተኞች ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ይበልጥ ሊያረጋግጡ የሚችሉ  አጀንዳዎች መቅረባቸውን በምክክሩ የተሳተፉ አካል ጉዳተኞች ተናገሩ፡፡,spk_390e66a2f080,am,11.534,11.14,0.0,11.534,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d3a14859140,train,የኮተቤ ትምህርት  ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለ ድርሻ አካላት ጋር በጋራ ባዘጋጀው ጉባኤ ላይ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል።,spk_390e66a2f080,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0588027b5c4a,train,በተከናወኑት ተግባራት በአገሪቷ ያሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናት የትምህርት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1501b23cd90b,train,6ኛ. ቅቤ እና ዘይት መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,3.253,2.911,0.0,3.253,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3182fa37f0a8,train,1ኛ. እህልና ሥራሥር (እንጀራ፣ ዳቦ፣ ቆጮ እና ቆሎ)፣,spk_390e66a2f080,am,4.253,3.779,0.474,4.253,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf8746d9fcdb,train,በምክክር ሂደቱ ከጅማሮው እስከ አሁን እየተሳተፍን እንገኛለን ያለው ደግሞ የአዳማ አካል ጉዳተኞች ማህበር አባል ወጣት ያዕቆብ በላይነህ ነው።,spk_390e66a2f080,am,7.854,7.095,0.0,7.854,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c4110201eae,train,የተሰባጠረ አመጋገብ ማለት በአንድ ገበታ በአንድ ጊዜ ቢያንስ አራት የምግብ ምድብ እንዲሁም በቀን ስድስት የተለያየ የምግብ ምድብ የያዘ ማለት ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7914bd809146,train,በተጨማሪም በጳጉሜ አምስቱ ቀናቶች መስማት ለተሳናቸው ወገኖች ነጻ ህክምና መስጠት እና ለተለያዩ ተቋማት የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ ማድረግ እንደሚገኙበትም አክለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.174,8.867,0.0,9.174,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cff8a495004a,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎነት በመጪው ትውልድ ዘንድ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50db23156281,train,ይህንን መሰረታዊ ነጥብ የተገነዘበው የኢትዮጵያ መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን፣ ጥራትን፣ ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት አከናውኗል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.694,7.663,0.539,8.694,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd7921de19b,train,በብልፅግና ፓርቲ የዋናው ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መለስ አለሙ እንዳሉት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ኢትዮጵያውያን ስንተባበር የማይፈታ ችግር እንደሌለ ማረጋገጫ ነው።,spk_390e66a2f080,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef452f2bf92a,train,በተቋማት የሕጻናት ማቆያ ክፍሎችን በማዘጋጀት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፍራት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90c57f3ffdeb,train,የሚዲና ኮሙኒኬሽን ሥራዎችም የጋራ ትርክት በመገንባት፣ የጋራ ማንነትን እና እጣ ፈንታን በማሳየት የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው አንስተው የሚሰሩ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.694,11.174,0.441,12.694,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2631ef0d3747,train,በምረቃት መርሃ ግብሮቹ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01d93b8eb0e1,train,ይህ እንዳለ ሆኖ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጉድለቱን ለመሙላት ቀጣይነት ያለው ትኩረትና ፈጠራ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48ff1f4b9e28,train,የአካል ጉዳተኞችን አካታችነትና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንደሚጠናከር የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,9.373,8.53,0.0,9.373,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b8a2ebf1a07,train,በተጨማሪም ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን ለይተው ለመስራትና ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ፋይዳው የጎላ እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec18d426e580,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ በትግራይ ክልል ውቅሮ እና መቀሌ ከተሞች ያስገነቧቸውን 20 የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤቶች አስረክበዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.733,8.277,0.0,9.733,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f393e4118827,train,በተለይም የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደርን ማዘመን የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም እንዲኖረው እንደሚደረግ ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87558b17720f,train,ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ  በቀጣይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በጨዋታ ላይ የተመሠረተ ዘመናዊ የትምህርት አሰጣጥን ለማጠናከር በጋራ ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_095c3dc5e7cf,train,አክሲዮን ማህበሩ የባቡር ሰላምና ደህንነትን በተቀናጀ መንገድ ለመጠበቅ ባቡሩ በሚያልፍባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ  የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር  በቅርበት እየሰራ መሆኑም ተገልጿል።,spk_390e66a2f080,am,10.293,9.458,0.0,10.293,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc8f9a14f068,train,በቀጣይም ጥናትን መሰረት በማድረግ የተቋማት አገልግሎትና የማዕከላቱ ብዛት እየጨመረ እንደሚሄድ ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03a21b02629c,train,ዶክተር ለማ አክለውም ከዚህ ቀደም በፈተና አሰጣጡ ላይ ሲያጋጥሙ የነበሩ ተግዳሮቶች እንዳይደገሙ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ጠቅሰዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-21.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_54ae796b7388,train,"ሽልማቱን ያበረከቱት የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ዲኖ አሚን በበኩላቸው ""የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ በሚፈለገው መጠን ባልተሟላበት ሁኔታ  የተመዘገበው የተማሪዎች ውጤት የሚያኮራ ነው""  ብለዋል፡፡",spk_77fe3702a3d3,am,13.934,13.606,0.0,13.934,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ef75ca8584ff,train,ከተሸላሚዎች መካከል በአገር አቀፍ ደረጃ 592 ነጥብ በማምጣት የመጀመሪያና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር እንደሚገኝበት ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,11.573,11.268,0.306,11.573,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_e3c15358926b,train,ከተሸላሚዎች መካከል በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 570 በማምጣት የ50ሺህ ብር እና የሞባይል ስልክ የተሸለመችው ተማሪ ቢፍቱ ኑረዲን በሰጠችው አስተያየት ሽልማቱ ለላቀ ትጋት እንደሚያነሳሳት ተናግራለች።,spk_77fe3702a3d3,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-21.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_7aad250bc579,train,"""በአሉን ከማክበር ጎን ለጎን በመቻቻልና በመደጋገፍ ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁላችንም ፈጣሪን በጸሎትና በምልጃ መጠየቅ አለብን"" ብለዋል፡፡",spk_77fe3702a3d3,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-21.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_5c37db267973,train,በመላ ሀገሪቱም ከ600 ሺህ በላይ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን በወረቀት እና በበይነ መረብ እንደሚወስዱ የወጣው ፕሮግራም ያሳያል።,spk_77fe3702a3d3,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4c695ede7aa3,train,"""የተቸገሩትን መርዳት፤ ያዘኑን ማጽናናትና የታመሙትን መጠየቅ የሁል ጊዜ ተግባራችን ማድረግ አለብን"" ሲሉም ገልጸዋል።",spk_77fe3702a3d3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2c2c236d8a35,train,ዘንድሮም በ14 መስኮች ላይ አገልግሎት እንደሚከናወን  የገለጹት ሚኒስትሯ፤  ከዚህ ውስጥ በተለይ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት   ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_edbd11917c50,train,የሮቤ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሾላዬ ተገኔ እንዳሉት ከተማ አስተዳደሩ እውቅናና ሽልማት የሰጠው በ2017 ዓ.ም በተሰጡ ክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ከፍተኛ ውጤት ላመጡ 17 ተማሪዎች ነው።,spk_77fe3702a3d3,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5e5516fa43fa,train,በዚህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ዩኒቨርሲቲው በበይነ መረብ የሚፈትናቸውን ተማሪዎች ቁጥር በእጥፍ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_19c8aca4b01c,train,የትምህርት ቤቶች ደረጃን በማሻሻል ለመማር ማስተማር ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ እና መምህራን ትውልድ ቀረፃ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ እንዲያሳድጉ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል ።,spk_77fe3702a3d3,am,13.053,12.712,0.342,13.053,-21.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_53bb0b15b650,train,ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲጠናከር የሚያደርግና  ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲቀላጠፉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_9e7a12154dfa,train,የአረፋ በአል የመተሳሰብ፤ የመደጋገፍ በአል በመሆኑ  የሌላቸውን በማብላት እና በማጠጣት ብሎም የታረዙ ወገኖችን በማልበስ መሆን እንዳለበት  አሳስበዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-21.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed6b70fb8b32,train,እውቅናና ሽልማቱን ያገኙት በ2017 ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም በሀገር አቀፍ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_77fe3702a3d3,am,16.294,15.58,0.0,16.294,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_8b84c4fbea41,train,ጉዳት እንደሌላቸው ያልተረጋገጡ እፅዋትን ከመጠቀም በመቆጠብ፤,spk_77fe3702a3d3,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_df4d2d67a94c,train,በቀጣዮቹ ዓመታት ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያሳያል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_5ae23fb61697,train,ለቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አማራጭ የመዳረሻ ስፍራዎች እንዲስፋፉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤ ይህም ጎብኚዎች በፈለጉት አማራጭ የፈለጉትን ስፍራ እንዲጎበኙና ከዘርፉ የሚገኘው ጠቀሜታ እንዲጨምር አድርጓል ብለዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_cc838c640b0c,train,የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን በአንድነት እና በአብሮነት እያከበሩ መሆናቸውን የጅማ እና ነጌሌ ቦረና ከተማ የኃይማኖቱ ተከታዮች ገለጹ።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-20.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_fc61dd5b02a8,train,የተቀሩት ተማሪዎች እንዳገኙት ውጤት ለትምህርት መርጃ የሚውሉ ቁሶችና የዕውቅናና የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውንም አክልዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_17c28052f0dc,train,"ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር ""ጥበባት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል።",spk_6a468b5b31f7,am,7.753,7.381,0.373,7.753,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5888f3e62e62,train,በከተማችን አዲስ በተከፈተው ትልቅ የገበያ ማዕከል ውስጥ ነገ ከሰዓት በኋላ ሄደን ቡና እየጠጣን ስለ ወደፊት የጋራ እቅዶቻችን በሰፊው ብንወያይ ደስ ይለኛል።,spk_6a468b5b31f7,am,9.034,8.19,0.508,9.034,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8ddb22553586,train,የስልጠናው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከልም ወጣት ገነት ጨርቆስ እና ወጣት ሙለይ ኃይሉ ፤ የኮደርስ ስልጠና መውሰዳችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ የዲጂታል እውቀት እንድናገኝ አስችሎናል ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,10.834,8.467,0.555,10.834,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aeff227636b2,train,ምንም እንኳን የምንኖረው ከትውልድ ሀገራችን በጣም ርቀን ቢሆንም፣ ልጆቻችን የኢትዮጵያን ባህል፣ ቋንቋ እና ታሪክ ጠንቅቀው እንዲያውቁ በፅኑ እያስተማርናቸው እንገኛለን።,spk_6a468b5b31f7,am,8.873,8.442,0.0,8.873,-29.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_121d583802b1,train,ከራስ እውቀትም ባለፈ ለተገልጋዩ ህብረተሰብም በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ለመስጠት ሥልጠናው እጅግ ጠቃሚ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,6.434,4.588,0.6,6.434,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d044fa032ec1,train,አየሩ በጣም ስለሞቀ እና ስለደከመኝ ቀዝቃዛ የአቮካዶ እና የማንጎ ድብልቅ ጭማቂ ብታመጣልኝ ደስ ይለኛል፣ ነገር ግን ስኳር እንዳታበዛበት አደራህን እላለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_736dd27067f8,train,ከመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ በሳዑዲ አረቢያ በተለያዩ እስር ቤቶችና ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎቻችን መመለስ መቻሉንና በአሁኑ ወቅትም በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የመመለሱ ሥራ መቀጠሉን በመግለጫቸው ላይ ተመላክቷል።,spk_6a468b5b31f7,am,15.514,15.514,0.0,15.514,-27.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_605003217bbe,train,ዶክተሬ ቀይ ስጋ እና በብዛት ቅባት ያላቸውን ምግቦች ሙሉ በሙሉ እንድተው አጥብቆ ስለመከረኝ፣ ከዚህ በኋላ አሳ፣ ዶሮ እና የተለያዩ አትክልቶችን ብቻ መመገብ ልማድ ማድረግ ጀምሪያለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,10.914,9.526,0.0,10.914,-31.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e090651d10e3,train,እባካችሁ ልጆቹ ቶሎ ስለሚርባቸው እና ትዕግስት ስለሌላቸው፣ የእነሱን የማካሮኒ እና ፓስታ ምግብ አስቀድማችሁ አምጡና የእኛን የተጠበሰ ስጋ ቆይታችሁ ብታመጡትም ችግር የለውም።,spk_6a468b5b31f7,am,10.233,9.529,0.0,10.233,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fe608ccad5f6,train,የኦሮሚያ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሁሴን ኡሹ ፤ ቢሮው ከመደበኛ ስራው  ጎን ለጎን በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ  ትኩረት ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,8.674,8.086,0.587,8.674,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd5d818ffee1,train,ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆኑ 90 ሚሊየን ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እስካሁን ከ30 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ገልጸው፣ አርሶ አደሩን ጨምሮ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,11.114,10.727,0.0,11.114,-30.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_1df72eae8545,train,የውጭ ሀገር እንግዶቼ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ አሰራር እና የቡና አፈላል ስነስርዓት በደንብ ማየት ስለሚፈልጉ፣ ዛሬ ማታ ምርጥ ወደ ሆነው የባህል ሬስቶራንት ይዣቸው እሄዳለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-21.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b304a00869f5,train,በሌላ በኩል መንግስት የፖሊሲ፣ የአሰራር እና አደረጃጀት ጉዳዮችን ፈትሾ የሚስተካከለውን ለማረም እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,7.513,6.794,0.0,7.513,-32.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a7174fc60e3,train,በአጠቃላይ ስለ ጥርስና ተያያዥ ህመሞች,spk_6a468b5b31f7,am,2.554,2.554,0.0,2.554,-29.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9bccad6c7fd2,train,"""ኢትዮጵያ ተስፋ አላት ትበለጽጋለች ግምት ሳይሆን አቅም አላት"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ""የምትበለጽገው ችግር ለመቀበል ዝግጁ ከሆንን ነው"" ሲሉም ተናግረዋል፡፡",spk_6a468b5b31f7,am,9.553,8.765,0.0,9.553,-31.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_817605c55ce1,train,ሁለተኛው የአፍሪካ ክህሎቶች ሳምንት ከጥቅምት 3 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ይደረጋል።,spk_6a468b5b31f7,am,7.553,4.89,0.0,7.553,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6f75fd5527de,train,ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሦስት ወራት 12 ሚሊየን በግብርና ዘርፍ የተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የብሔራዊ መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ አስቀምጦ እየሰራ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,9.073,8.747,0.0,9.073,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5fddf5f23220,train,የዩኒቨርሲቲ ትምህርትህን በከፍተኛ ማዕረግ አጠናቀህ ለምረቃ በመብቃትህ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ እየገለፅኩ፣ በቀጣይ ለምታደርገው የስራ ፍለጋ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,8.834,8.528,0.0,8.834,-27.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c7d6d4792e64,train,ኢትዮጵያ ብዙ ባህል ያላት ሀገር መሆኗን በመግለጽ የኢትዮጵያ ኪነጥበብ አድጎ በአፍሪካ እና በዓለም የሚታይ ነገር መፍጠሩ እንደማይቀር አውስተዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,9.594,7.749,0.985,9.594,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8e6f0dedd740,train,የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዋና አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ናቸው፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,11.034,8.667,0.492,11.034,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b608a344c19e,train,የዚህ ካፌ ኬኮች ሁልጊዜ ትኩስ እና በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ስለሆኑ፣ በስራ ቦታ ለሚደረጉ የልደት፣ የምረቃ እና ሌሎች የደስታ ፕሮግራሞች ሁልጊዜም የመጀመሪያ ምርጫችን ነው።,spk_6a468b5b31f7,am,9.233,8.933,0.0,9.233,-28.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bc6c35bb7d0a,train,ቢሮው የመኖሪያ ቤት ከነ ሙሉ እቃውና ለገና በዓል መዋያ የገንዘብ ድጋፍ ማስረከቡን ተናግረዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,5.194,4.662,0.532,5.194,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0e8ad21d5e3c,train,በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል የአምቦ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ይገኙበታል።,spk_6a468b5b31f7,am,9.274,8.211,0.327,9.274,-37.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_efe0f48129ec,train,እኔ በበኩሌ አንተ ባቀረብከው አዲስ የንግድ ሀሳብ ላይ ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ፣ ነገር ግን ሌሎች የቡድናችን አባላትም የየራሳቸውን አስተያየት ቢሰጡበት የተሻለ ይሆናል።,spk_6a468b5b31f7,am,8.434,8.434,0.0,8.434,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_40918ebbcc25,train,ታናሽ እህቴ ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ብትሆንም በትርፍ ጊዜዋ የዲጂታል ማርኬቲንግ ስራዎችን በመስራት የራሷን የትምህርት ወጪ በራሷ መሸፈን የቻለች ታታሪ ወጣት ናት።,spk_6a468b5b31f7,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-25.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_1bd035d4ef3c,train,ቡድኑ የፈጸመው የነዳጅ ዘረፋ በበርካቶች ዘንድ ውግዘት የገጠመው የነውር ድርጊት መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5cd5184a0b78,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07d8ae5e974d,train,አሜሪካ እኤአ በ2001 በአሜሪካ የደረሰውን የሽብር ጥቃት ተከትሎ ወደ አፍጋኒስታን ያስገባቻቸውን ወታደሮች አጠቃላ የምታስወጣበት የመጨረሻ ቀን ነገ ሲሆን ታሊባን ካቡልን ከተቆጣጠረበት እኤአ ከነሀሴ 15 ጀምሮ ከ114 ሺህ በላይ አፍጋኒስታውያንን ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን ከአፍጋኒስታን ማስወጣቱ ተገልጿል፡፡,spk_5cd5184a0b78,am,26.053,24.661,0.0,26.053,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3977eff2a80e,train,ምሁሯ ለግሬይ ዞን ድረ-ገጽ በላኩት ጽሁፍ እንዳመለከቱት፤ አሸባሪው ቡድን የሰላም አማራጭን ትቶ ዳግም ጦርነት መክፈቱን ገልጸዋል፡፡,spk_5cd5184a0b78,am,9.493,8.535,0.0,9.493,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c2b1e042e06,train,የሩስያ ጉዙፉ የሃይል አቅራቢ ሮዝኒፍት በአርክቲክ ውቅያኖስ አካባቢ ከፍተኛ የነዳጅ ክምችት መገኘቱን አስታውቋል።,spk_5cd5184a0b78,am,8.774,7.503,0.0,8.774,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_199ddee23d68,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ አገራት መሪዎች በ3ኛው የቱርክ-አፍሪካ ትብብር የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_5cd5184a0b78,am,10.774,8.757,0.0,10.774,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13dd26cecb2c,train,ቱርክ ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚያሰራጩ አካላትን በህግ ተጠያቂ የሚያደርግ ህግ ልታጸድቅ መሆኑን የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ረሲብ ጠይብ ኤርዶጋን ተናገሩ፡፡,spk_9eed2080946d,am,9.094,8.383,0.369,9.094,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1284722b0af,train,"ፓርኩ የተቋቋመው ባለፉት አስር ዓመታት ቁጥራቸው እየጨመረ  የሚገኙት የተራራ  ጎሪላዎችን  ለመከላከል ከ 100 ዓመታት በፊት ነው፡፡""የዚህ ብሔራዊ ፓርክ  ታሪክ በእርስ በእርስ ጦርነት የተጎዳ የኮንጎ ግዛት አካል ነው፤እጅግ ብዙ ውጣ ውረዶች ነበሩት ፤ በጣም ብዙ መከራ ደርሶብናል፤ ግን ይህንን ፓርክ በሕይወት ማቆየቱ አስገራሚ ስኬት መሆኑን የፓርኩ ሐይቆች ኃላፊ የሆኑት ግራፊየን ሙይሳ ሲቫንዛ ይገለጹሉ፡፡",spk_9eed2080946d,am,17.253,16.307,0.588,17.253,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ead5fe1e1375,train,በአንድ ወቅት ሶኮ ተብሎ የሚጠራ አንድ  የእንግሊዝ  የነዳጅ  ኩባንያ  ከፓርኩ  ውስጥ  ማዕድን  ለማውጣት በኪንሻሳ መንግስት ፈቃድ ተሰጥቶት የነበረ ቢሆንም በአከባቢው ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት አላመው ሊሳካ ያልቻለ መሆኑን  ይጠቁማል፡፡,spk_9eed2080946d,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_248548f99722,train,የዚህን ህግ መውጣት ተከትሎም እንደ ፌስ ቡክ፣ ቲውተር እና ዩቲዩብ የመሳሰሉት ድርጅቶች በቱርክ ህጋዊ ቢሮ ከፍተው መስራት መጀመራቸው ይታወሳል፡፡,spk_9eed2080946d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abb99d6d82a3,train,በቨርንጋ ውስጥ ቱሪዚም መጨመር  ፓርኩ  ለሌሎች የኢንቨስትመንት  ፕሮጀክቶች ለመሳብ ያግዛል፡፡,spk_9eed2080946d,am,5.074,4.527,0.546,5.074,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4cddbd837c56,train,7ሺህ 800 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ባለውና በአስደናቂ መልከዓ ምድር በታጀበው ፓርክ  ውስጥ  እሳተ ገሞራዎች፣ ሰፋፊ ሀይቆች፣ ደንና  ማራኪ ተራራማ መልካ ምድር ያለው ሲሆን ፓርክ አመቱን ሙሉ  ዝናብ  ያገኛል፡፡,spk_9eed2080946d,am,12.813,11.829,0.341,12.813,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a87fe43556d4,train,በፓርኩ ቅድሚያ ተስጥቶት ከተሰሩ ስራዎች ውስጥ አንደኛው የፓርኩ ከፍተኛ ዝናብ እና ፈጣን ፍሰት ያላቸው ወንዞችን የሃይድሮ ኤሌክትሪክ  ለማመንጨት  የሚያስችል  ስራ  ተግባራዊ  ሁነዋል፡፡ ከፓርኩ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መቻሉ አነስተኛ  ንግዶችን  በዙሪያው  እንዲጀመር  አድርጓል” ብለዋል ፡፡,spk_9eed2080946d,am,18.294,14.771,0.634,18.294,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d627010e82e,train,የፓርኩ ሐይቆች ኃላፊ የሆኑት ግራፊየን ሙይሳ ሲቫንዛ  “በእውነቱ ብዙ ወጣቶችን በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ  ማጣት  በጣም  ያሳዝናል” ብለዋል ፡፡,spk_9eed2080946d,am,7.694,7.259,0.434,7.694,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5ab237dab908,train,በኤግዚቢሽን እና ባዛሩ ላይ ኤሌክትሪክን ጨምሮ የተለያዩ ታዳሽ ኃይል የሚጠቀሙ ተሽከርካሪ አምራቾች፣ ቴክኖሎጂ አቅራቢዎች፣ በዘርፉ የተሰማሩ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና የጥናትና ምርምር ተቋማት እንደሚሳተፉ አብራርተዋል።,spk_9eed2080946d,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29eb85db66d0,train,በስብእና የተገነባ ትውልድ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሸጋገር አቅሙ ከፍተኛ ነው ያሉት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ፤ የአዲስ አበባን የቅድመ ልጅነት መርኃ ግብር ምርጥ ተሞክሮ ሌሎች ከተሞች በመቅሰም ሊተገብሩት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_9eed2080946d,am,12.854,12.421,0.0,12.854,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_722f1220c51f,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሃላፊ አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) በበኩላቸው የወጣቶችን አቅም በመጠቀም የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9eed2080946d,am,13.174,12.855,0.319,13.174,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f0db6b59df7,train,ፓርኩና የፓርኩ አከባቢው በማዕድን ሀብት የታደለ ቢሆንም በፓርኩ አከባቢ የሚኖሩት ሁለት ሚሊዮን ሰዎች ገቢያቸው በቀን ከ 1.50 ዶላር በታች  ነው ፡፡ በታሪክ ውስጥ ካሉት  ከባድ ችግር አንዱ የእርስ በእርስ ጦርነቶች ነው፡፡ የእርስ በርስ ጦርነት ባለበት አገር የኢኮኖሚ ችግር ማሸነፍ ከባድ  መሆኑን ማረጋገጫ ነው፡፡,spk_9eed2080946d,am,17.933,17.471,0.0,17.933,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e317357a949d,train,በእነዚህ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ መርሃግብሮች አማካይነት በምናመነጨው እያንዳንዱ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል   ከ 800 እስከ 1000 የሚደርሱ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር ችለናል  ነው ያሉት፡፡,spk_9eed2080946d,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac820b326178,train,በዚሁ ፓርክ ባለፉት አንድ አመት ውስጥ ከ20 በላይ የፓርኩ የጥበቃ ሚሊሻዎች ተገድለዋል፡፡ የሞቱት ሰዎች በሙሉ ዕድሜያቸው ከ 25 እስከ 30  እንደሆነም ነው የተገለፀው፡፡,spk_9eed2080946d,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba13a27c0d38,train,ሃላፊው አክለውም  የዲሞክራቲክ  ሪፖብሊክ  ኮንጎ  የተፈጥሮ ሀብት በምዕራባዊ  አውሮፓ  ገበያ  በስፋት  የሚፈለግ ነው፡፡   የአገሪቱ  የተፈጥሮ ሃብት ከየትኛውም አገር የበለጠ የአልማዝ ፣ የዘይት ፣ የኮባልትና የመዳብ ሀብቶች አሏት ፡፡,spk_9eed2080946d,am,14.414,11.875,0.369,14.414,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a4ca64b5c3,train,የወጣት ሥራ አጥነት በ 70% በሚቀመጥበት የአፍሪካ አህጉር ላይ ሁከትን ለማሸነፍ ይህ መንገድ የተሸለና የተቻለ አመራጭ ነው ሲል የዘገባው አልጀዚራ  ነው ፡፡,spk_9eed2080946d,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16f5a74fa9be,train,ለአንድ ቀን በተዘጋጀው መድረክ የበጀት ዓመቱ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት አፈጻጸምና የክረምት ዕቅድ ሰነድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ታውቋል።,spk_9eed2080946d,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2779c012e551,train,ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በማስተዋወቅ በኩል የበኩሏን ለመወጣት መዘጋጀቷን የገለጸችው ደግሞ የቱር ጋይድ ተመራቂዋ አያንቱ አለማየሁ ናት፡፡,spk_7c5bc6de8399,am,11.073,9.299,0.587,11.073,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8986e8283098,train,በዚህም ክፍተቶችን በመለየት  ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት፣ ተደራሽነትንና ፍትሀዊነትን ለማረጋገጥ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,10.194,8.064,0.91,10.194,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c71ebb46e5ae,train,በመልዕክታቸውም የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫው በቱሪዝም ዘርፉ አዳዲስ መዳረሻዎችንና ለሰው ሃይል ልማት ስራ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,10.434,8.972,0.388,10.434,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73c7117f477d,train,የማዕከሉ ዳይሬክተር አዳነ ባሕሩ (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ማዕከሉ የቴክኖሎጂ አማራጮችን በማስፋት የአካባቢውን ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ይገኛል።,spk_7c5bc6de8399,am,13.713,11.084,1.02,13.713,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7624d7ea177,train,እነዚህ መስሕቦችን በማልማትና በማስተዋወቅ ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማዋል እየተሰሩ መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,9.873,8.556,0.398,9.873,-38.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f773c45c4949,train,"ማዕከሉ  ""ከእርሻ ወደ ጉርሻ"" በሚል መሪ ሀሳብ ሕብረተሰቡ በቤቱ ምግብን አሰባጥሮ ማዘጋጀትና መመገብ  በሚያስችለው ዘዴ ላይ   የክህሎት ስልጠና ሰጥቷል።",spk_7c5bc6de8399,am,12.754,9.462,0.589,12.754,-37.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17235263c88d,train,በእነዚህ ጥናቶች መነሻነት በፍትሐ ብሄር፣ በወንጀል ጉዳዮች፣ በባህላዊ የፍትህ አስተዳደር፣ በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ሕግና ተቋም ማቋቋሚያ ላይ የነበሩ ህጎች እንዲሻሻሉና አዲስ ህጎች እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,21.373,14.61,1.966,21.373,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f9bce7804e3,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በዓሉን ለማክበር የሚመጡ በመሆኑ አስፈላጊው የፀጥታ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,9.534,6.676,1.251,9.534,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_226830215502,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በሠላም እንዲጠናቀቅ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች የሰላም ሰራዊት አባላት በቂ ዝግጅት አድርገው ወደ ስራ መግባታቸውን አመልክተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,17.654,14.885,1.454,17.654,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_472ff2068471,train,የኮሌጁ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ኪሮስ ሃጎስ በወቅቱ እንደገለጹት ኮሌጁ ላለፉት ዓመታት ስትራተጂክ መሪዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ሲሰጥ ቆይቷል ።,spk_3fdd7de93865,am,12.573,10.31,1.702,12.573,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3046f46f5617,train,በክልሉ ከ242 ጤና ጣቢያዎች እና ከ32 ሆስፒታሎች እንዲሁም ከፌዴራል የመንግስት ሆስፒታሎች ጋር በተፈጸመ ውል መሠረት ለጤና መድህን አባላት ምቹ የሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን አቶ ናፍቆት አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.053,13.701,1.789,18.053,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1daecbc4f836,train,በጎንደር ዙሪያ ወረዳ የማክሰኚት ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ታድላ መኮንን፤ ምርመራ አድርገው በሀኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒት በውድ ዋጋ ከግል ፋርማሲ ይገዙ እንደነበር አስታውሰው፥ በከተማው የማህረበሰብ መድኃኒት ቤት በመቋቋሙ መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.854,14.672,1.778,18.854,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e49ac6e587a2,train,ማህበሩ የህዝቡን እንግልት ለማስቀረት ስላስመረቀው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አመስግነው ህዝቡም ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ ሊጠብቀው እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.573,9.779,1.839,12.573,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e176bc0c4b0a,train,በመሆኑም ህዝቡ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሳየውን ትብብርና ተነሳሽነት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,12.573,8.814,2.384,12.573,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb7bade4a6e9,train,በቀጣይም መሰል የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,7.133,4.645,1.559,7.133,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb0246c3226f,train,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ ታመነች ዮንኬ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም በንጹህ የመጠጥ ውሃ እጦት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተው ዛሬ የተመረቀው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ችግራችንን ይቀርፍልናል።,spk_3fdd7de93865,am,17.213,14.324,1.779,17.213,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09b0c5442512,train,በከተማው እግረኞች ግራቸውን ይዘው እንዲንቀሳቀሱና መንገድ ሲያቋርጡ በዜብራ መስመር ብቻ መሆን እንዳለበት ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል።,spk_3fdd7de93865,am,15.094,10.817,1.67,15.094,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7555d1b13b,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በዞኑ በሌ አዋሳ ከተማ አስተዳደር ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ ።,spk_3fdd7de93865,am,14.213,11.522,1.512,14.213,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61608ff3fab0,train,የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው መድ`ሃኒቶችና የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችም በአግባቡ ተለይተው እየተቀመጡና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተወገዱ መሆኑን አረጋግጠናል ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.774,11.49,1.52,14.774,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_835da57224ba,train,የእፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን አዋጅ የእጽዋት ተባዮችን በዘመናዊ መንገድ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋት ምርታማነትንና የምርት ጥራትን ለማሳደግ ፋይዳው የላቀ መሆኑ ተገለጸ።,spk_3fdd7de93865,am,18.093,14.408,0.437,18.093,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_02e74dfb17a0,train,ነገ ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው የቤት ግንባታ ሥራ መላው የዞኑ ነዋሪዎች በነቂስ እንዲሳተፉም አቶ ብርሀኑ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.854,10.225,1.885,13.854,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d567e87ff3d,train,ዓመታዊ የጤና መድህን  መዋጮ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች በመንግስት ድጎማ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.133,10.124,0.447,13.133,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4177db619ad7,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ሁለት የክረምት ወራቶች ልዩ የስልጠና መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለ100 ሺህ የሚጠጉ መምህራንና አመራሮች ስልጠና መሰጠቱን አብራርተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.573,11.297,1.658,14.573,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a1ed59d50d1,train,ስትራቴጂክ አመራር ለማፍራት በሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ  አስታወቀ።,spk_3fdd7de93865,am,10.293,7.829,0.581,10.293,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23d88672fe82,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክትባቱን ከቻይና የሎጂስቲክስ ድርጅት ጋር በጥምረት ከሚያሰራጩ አየር መንገዶች መካከል መሆኑንም ዘገባው አክሏል።,spk_3fdd7de93865,am,11.774,8.902,2.199,11.774,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_315fe6ffd6d1,train,”መድረኩ በአገራዊ ጉዳይ ላይ ተጨባጭ ዕውቀት መጨበጥ ያስቻለ ነው” ያሉት ደግሞ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ቢልኢ አህመድ ናቸው።,spk_3fdd7de93865,am,11.993,8.815,0.731,11.993,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b40c65a4b81,train,ከግዥና ስርጭት በተለይም ከተገዙበት አገር ጀምሮ እስከ ክምችት እንዲሁም የስርጭት ሰንሰለቱን በተመለከተ በቀላሉ መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,17.494,13.588,2.416,17.494,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89d3b87763e5,train,የሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን የፀጥታ ተቋማት አስታወቁ።,spk_3fdd7de93865,am,10.573,7.685,2.081,10.573,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a018a0fe8d1e,train,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ  ለመምህራን ልማትና ግብአት አቅርቦት ትኩረት መሰጠቱን የትምህርት ዘርፍ አመራሮች ገለጹ።,spk_3fdd7de93865,am,9.813,7.673,1.526,9.813,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45d900406dc3,train,በመሆኑም በኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የግብርና ዘርፍ የሚመጥንና የዓለም አቀፍ የእጽዋት ጥበቃ ስምምነትን መነሻ ያደረገ የእፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.893,12.145,1.175,14.893,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fab4b3996b2b,train,በአገልግሎቱ ሁሉንም ህብረተሰብ አካታች ለማድረግ የህብረተሰቡን ፍላጎትና አቅም ያገናዘበ ዝቅተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የክፍያ ስርዓት መዘርጋቱንም ጠቁመዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.493,10.938,1.065,13.493,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_812652277de8,train,እንዲሁም በጥናቱ መነሻነት ሀገር አቀፍ የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን እቅድ እንዲዘጋጅና እያንዳንዱ የፍትህ ዘርፍ ተቋም በሦስት ዓመታት የሚጠናቀቅ ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ወደ ትግባራ መግባቱን አውስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,16.534,13.063,1.385,16.534,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02a63dcb5d52,train,ኢትዮጵያ በቀጣይ ለመስራት በዕቅድ የያዘቻቸው ታላላቅ የልማት ስራዎችን በጥራትና በፍጥነት ተሰርተው ለህዝባችን ጥቅም እንዲውሉ መረባረብ እንደሚገባም አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,17.893,11.662,1.901,17.893,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccec7017a2f6,train,የአገልግሎቱን የቅርንጫፍ መጋዘኖችን ከዋና መስሪያ ቤቱ መጋዘን ጋር በዲጂታል ቴክኖሎጂ በማገናኘት ቁጥጥርና አሰራሩን ቀልጣፋ ማድረግ መቻሉንም አድንቀው የመድኃኒት ብልሽት፣ ብክነት፣ ሌብነትና ብልሹ አሰራርን መከላከል የሚያስችል መሆኑን አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.174,14.123,1.764,18.174,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6872d09bf4c3,train,በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በሰብልና በእጽዋት ለይ የሚከሰቱ አረምና ተባዮችን በዘመናዊና በጠንካራ የቁጥጥር ሥርዓት በመታገዝ መከላከል እንደሚያስችልም ነው ያነሱት።,spk_3fdd7de93865,am,13.293,11.019,0.747,13.293,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9b58ccfe0b5,train,የጨቅላ ሕጻናት ኢንፌክሽን ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_3fdd7de93865,am,6.454,3.575,2.022,6.454,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_35f118546aeb,train,በክልሉ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ ለማድረግም በቀጣይ ዓመት በ100 የመንግስት ሆስፒታሎች ለማቋቋም በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,15.534,11.459,0.0,15.534,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1017bb4749d,train,የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በወቅቱ እንደገለጹት፤ በዞኑ የማህበረሰቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር ለማቃለል የሚያስችል ተግባር ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ ነው።,spk_3fdd7de93865,am,14.573,11.984,1.675,14.573,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa95f09303f6,train,በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የመተንፈስ ችግር ላጋጠማቸው ታካሚዎች ጥቅም ላይ የሚውል አውቶማቲክ የመተንፈሻ አጋዥ መሳሪያ በአንድ ናይጄሪያዊ ተማሪ መሰራቱም ተመልክቷል።,spk_3fdd7de93865,am,16.294,10.782,1.983,16.294,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fb3c6d92a60,train,የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ የሦስት ዓመት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው፤ በግማሽ ጊዜው ክንውኑ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,9.934,7.064,1.203,9.934,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a55b68d060b,train,በክልሉ 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ በተያዘው ዓመትም የአገልግሎቱን ተጠቃሚዎች ቁጥር 5 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.474,14.884,2.051,18.474,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_880f07ccec90,train,የረቂቅ አዋጁ መዘጋጀት በእፅዋት ላይ የሚከሰት ተባይና መጤ አረምን በመከላከል በግብርና ምርታማነት ላይ የሚደርሰውን ተፅዕኖ በጠንካራ የቁጥጥር ሥርዓት ለማገዝ ያስችላል ነው ያሉት።,spk_3fdd7de93865,am,15.334,12.16,2.211,15.334,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bc6fd318f1e,train,መንግስት ከሚያከናውናቸው የልማት ሥራዎች በተጨማሪ እኛ በምንችለው አቅም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ለአካባቢያችን መለወጥ መትጋት አለብን ብሏል።,spk_3fdd7de93865,am,12.174,9.107,1.419,12.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c00da5a3072b,train,በኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያዩ ዘርፎች እየተከናወነ ይገኛል።,spk_3fdd7de93865,am,6.734,4.956,1.778,6.734,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89df14e7c06,train,“ተቋማዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት በአጭር፣  መካከለኛና ረጅም ጊዜ የተለያዩ ኮርሶችን በመስጠት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የሚያስችለን መሆኑን ተረድተናል” ሲሉም አክለዋል ።,spk_3fdd7de93865,am,15.454,11.187,1.343,15.454,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e0ed60280af,train,በተያዘው በጀት ዓመት የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ5 ሚሊዮን በላይ ለማድረስ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_3fdd7de93865,am,10.213,7.423,1.337,10.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eec925cdeb15,train,ሌላው በጎ ፈቃደኛ ወጣት ተስፋዬ ደበል እንዳለው መንገደኞች የትራፊክ አደጋ ሰለባ እንዳይሆኑ በበጎ ፈቃደኝነት እያገለገለ ይገኛል።,spk_3fdd7de93865,am,10.653,7.91,0.839,10.653,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2e93464a308,train,በጉብኝቱ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ እንዲሁም አንጋፋ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ የክልሎች የባህልና ስፖርት ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.133,12.645,0.521,15.133,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73d8b30177a9,train,ሰልጣኞች ያገኙትን እውቀትና ያላቸውን የቴክኖሎጂ ክህሎት ተጠቅመው ጅምር የሥራ ፈጠራቸውን በማስፋትና ሀሳባቸውን በማውጣት የራሳቸውን ሥራ መፍጠር አለባቸው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,13.454,11.712,0.399,13.454,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6e9cb187461,train,የከተማው የኮሪደርና ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ለወጣቱ ሰፊ የስራ እድል የፈጠሩና አዲስ የስራ ባሕልንም ያስተዋወቁ  መሆኑን  ወጣቶቹ ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.454,10.719,0.381,12.454,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35555a7fb4f0,train,ጨዋታው መቀሌ 70 እንደርታ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ የሚያደርጉት ነው።,spk_c709e1749eb1,am,9.893,9.079,0.475,9.893,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6abcabf9aca6,train,በዚህም ከደቡብ ወሎ ዞን፣ ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ከደሴና ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ለመጡ 250 ወጣቶች ሃሳብን እንዴት ወደ ሃብት መቀየር እንደሚቻል ስልጠና መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.774,13.181,0.353,15.774,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a51610255f7,train,"የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት ""ባህላዊ እሴቶቻችን፤ ለዘላቂ ሰላማችን"" በሚል መሪ ሀሳብ ከነሃሴ አጋማሽ ጀምሮ በዋግ፣ ላስታ፣ ቆቦና ሌሎች አካባቢዎች በድምቀት ይከበራሉ።",spk_c709e1749eb1,am,14.973,13.455,0.372,14.973,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e515bb5a270,train,መርሃ ግብሩ ከሩጫው ባሻገር ልዩ የጉብኝት ፓኬጆችን በማዘጋጀት ዜጎች የተፈጥሮና የቅርስ ስፍራዎችን እንዲጎበኙ እያስቻለ ይገኛል።,spk_c709e1749eb1,am,9.694,9.257,0.436,9.694,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_192e497f7fbf,train,ኮሚሽነር ጀነራል የኑስ ሙሉ በወቅቱ እንደገለጹት ማረሚያ ቤቶች የተሀድሶ ማዕከል በመሆናቸው ወጥ የሆነ አደረጃጀትና አሰራር ያስፈልጋቸዋል።,spk_c709e1749eb1,am,11.813,10.541,0.451,11.813,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb7c80d054a4,train,የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመርጋ በበኩላቸው፤  መስቀል በጉራጌዎች ዘንድ ዘመናትን የተሻገረ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኩነቶችን ያቀፈ እሴት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.293,13.48,0.407,15.293,-37.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cdab2ba1d5f,train,በዚህ ረገድ አስካሁን በተከናወኑ ሥራዎች የተሻለ ውጤት መምጣቱን አቶ ፍሬው ጠቁመው ህብረተሰቡ፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት በወባ በሽታ መከላከል ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ አስገንዝበዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.493,13.694,0.362,15.493,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3d5554ab9e9,train,ኢትዮጵያና ቻይና በህክምና መሳሪያዎችና መድሃነቶች አቅርቦት ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አንስተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,9.053,7.75,0.436,9.053,-36.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eebde1be9c4,train,በከተማው እየተገነባ ያለው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል እየተጠናቀቀ በመሆኑ በቀጣይ አርሶ አደሮችና ኢንዱስትሪዎች ያመረቷቸውን ምርቶች ባጠረ የግብይት ሰንሰለት ለሸማቹ በማቅረብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.614,13.963,0.359,15.614,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efd8009fdfa9,train,የሉሲ (ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካላት ቅርሶች የመካከለኛው አውሮፓ ቼክ ሪፐብሊክ ቆይታ ኢትዮጵያን ይበልጥ በማስተዋወቅ ረገድ የተሳካ እንደነበር የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ) ገለጹ።,spk_c709e1749eb1,am,18.573,15.776,0.538,18.573,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d644b3ab807,train,ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን የጤና ዘርፍ ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_c709e1749eb1,am,8.014,7.067,0.465,8.014,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbe32cea6d4f,train,እ.አ.አ በ1990 በአልጄሪያ በተካሄደው 17ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እና ሴኔጋል እ.አ.አ በ1992 ባዘጋጀችው 18ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በጋራ ተሰልፈዋል።,spk_c709e1749eb1,am,14.053,12.568,0.366,14.053,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_204eae23579a,train,በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አስኬር መሐመድ እንዳመለከቱት፤   የአፋር ህዝብ ለረጅም ዘመናት በባህላዊ ዳኝነት ስርዓት ሲገለገል ቆይቷል።,spk_c709e1749eb1,am,12.174,10.465,0.369,12.174,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31e92c25aae8,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣  የዞንና የልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ ነዋሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_c709e1749eb1,am,10.053,8.366,0.372,10.053,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34ab32dc3427,train,ወጣቶች በቁርጠኝነት ተግተው በመስራት ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች በመትረፍ ሃገራቸውን ሊለውጡ እንደሚገባ ተመላከተ።,spk_c709e1749eb1,am,9.813,8.481,0.372,9.813,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_489d1460ed57,train,ከዚህ በተጨማሪ ከጤና ባለሙያዎች ባገኙት ትምህርት መሰረት አጎበር በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ከወባ በሽታ እየተከላከሉ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.694,11.304,0.499,12.694,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_834e957edff2,train,የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ፥ ከቻይና የተገኘውን ድጋፍ ክትባቱ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በፍጥነት ተደራሽ እንዲሆን እንሰራለን ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,14.174,11.567,0.405,14.174,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6701309bdddf,train,በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን በአግባቡ በማስተዋወቅ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን እና ሀገርን ያኮራ ተግባር ማከናወናቸውን በመጥቀስ፥ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,11.213,10.358,0.34,11.213,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a7a2ce6d41e,train,ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከባህር ዳር ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።,spk_c709e1749eb1,am,10.614,10.246,0.367,10.614,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a4fe294e70c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ በተገኙበት ከቻይና መንግስት በድጋፍ የተገኘ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ርክክብ ተካሂዷል፡፡,spk_c709e1749eb1,am,14.334,12.029,0.606,14.334,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69c12a7851a2,train,በካርቱም ግራንድ ሆቴል ሱዳን፣ኢትዮጵያ፣ግብጽና ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካን እግር ኳስ በበላይነት የሚመራውን ተቋም ለመመስረት ምክክር ላይ ናቸው።,spk_c709e1749eb1,am,9.573,9.159,0.415,9.573,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5cb903fc92f,train,የዛሬው ድጋፍ በተለይም የኮሌራ በሽታ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የቅድመ መከላከል ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ ጉልህ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_c709e1749eb1,am,10.813,8.967,0.36,10.813,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d710ecc1540,train,የሕዝቡን ሀሳብና ፍላጎት መስማት ብሎም ተናቦና ተቀራርቦ መሰራት  ከመንግስት የትኩረት ጉዳዮች ውስጥ  ሲሆኑ፤  በሕዝባዊ ውይይቱ ዘላቂ ሰላምን ማፅናት፣ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ፍላጎቶች የተነሱ ዋና ዋናዎቹ ናቸው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,19.573,16.397,0.586,19.573,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a755174d2a60,train,ከከተማዋ የመልማት ፍላጎት ጋር ተያይዞ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ፍላጎቶች በሁሉም አካባቢዎች እንዲሟሉ የተነሱ ሃሳቦችን አስተዳደሩ በግብዓትነት ወስዶ በዓመቱ የተጀመሩ ስራዎችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,18.654,16.385,0.362,18.654,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cce05225e9db,train,ኢትዮጵያ በጤናው ሴክተር ከአፍሪካ አልፎ በአለም ተወዳዳሪ ስርዓት ለመፍጠር በርካታ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነች እንደምትገኝ አንስተው ሁሉም በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.973,11.295,0.361,12.973,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0b41fcaf0af,train,የደሴ ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ሰዓዳ የሱፍ በበኩሏ በአካውንቲንግ ተመርቄ ሥራ በማጣቴ የኮስሞቲክስ ሱቅ ብጀምርም በገንዘብ እጥረት ሳቢያ በሚፈለገው ልክ መስራት አልቻልኩም ነበር ብላለች።,spk_c709e1749eb1,am,14.493,12.929,0.39,14.493,-36.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb6261d1b29,train,በገንዘብ ብቻ ሳይሆን ሀሳብንና እውቀትን ተጠቅሞ ሥራ መፍጠርና ቢዝነስ መስራት እንደሚቻል ዛሬ ከስልጠናው መረዳት ችያለሁ ያለችው ደግሞ የመቅደላ ወረዳ ነዋሪዋ ወጣት ሀውለት ወርቁ ናት።,spk_c709e1749eb1,am,13.854,11.523,0.4,13.854,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67c9d9a5da50,train,የጉብኝቱ ተሳታፊ የወጣት አመራር አባላት በበኩላቸው፤ በስብዕና መገንቢያ ማዕከላቱ የተሻለ ልምድ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,8.473,8.17,0.0,8.473,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea33747cccb0,train,በመሆኑም ወጣቱ በየአካባቢው ያሉ የቆዩ ችግር መፍቻ ባሕላዊ እሴቶችን እንደየ አካባቢው ሁኔታ የመረዳትና ለተግባራዊነቱ መትጋት እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,13.034,11.228,0.0,13.034,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e90f3fa6d83,train,ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የጤና ምርመራ፣ የምክርና የሕክምና አገልግሎት መርሃ ግብር በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ ተጀምሯል።,spk_de7cae70ab95,am,9.793,9.412,0.0,9.793,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b277ae1ac77b,train,በጉባዔው ላይ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ሮዛ ኡመር ፣ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ፣ የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት  ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ተወካዮች፣ ከተለያዩ ክልሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ የስራ ኃላፊዎች ታድመዋል።,spk_de7cae70ab95,am,18.933,16.674,0.0,18.933,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bcf823b16301,train,የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በተለያዩ ጊዜያት በተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብሮች ተሳትፎ በማድረግ የበኩሉን ሲወጣ መቆየቱን ጠቁመው፣ በቀጣይም በዚህና መሰል ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፎውን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,16.834,16.34,0.0,16.834,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff28681159ad,train,የማእከሉ አገልግሎት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረገና በአነስተኛ ክፍያ ህክምና እንደሚሰጥም ተገልጿል።,spk_de7cae70ab95,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4af9f8c7f3d,train,ኢንሸቲቩ በሚተገበርባቸው የጤና ተቋማትም ግቢያቸውን ብቻ ሳይሆን አካባቢያቸውን ጭምር ፅዱ፣ አረንጓዴና ሳቢ በማድረግ ለሕሙማን ይበልጥ ምቹ  የማድረግ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.153,11.331,0.0,12.153,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d68f207ad1ed,train,በዚህም ሁለት ሰብሎችን በአንድ መሬት ላይ አሰባጥሮ በመዝራት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን ተመራማሪው ገልፀዋል።,spk_de7cae70ab95,am,9.934,8.864,0.0,9.934,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc60b3e75347,train,ከበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚዎች መካከል ሊቀ ትጉሃን ያሬድ አበበ የአይን ምርመራ ለማድረግ መምጣታቸውንና በሀኪሞቹ ምክር ሙሉ የጤና ምርመራ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,11.153,10.685,0.0,11.153,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e7b06c9174a,train,"በ187 ገፆች የተቀነበበውና በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለው ""የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ"" መፅሐፍ ስለሽምቅ ውጊያ ዳራና ልምድ የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች የሸማቂና የአሸባሪ ቡድኖች ባህሪ የፀረ-ሽምቅ ውጊያና የፀረ-ሽምቅ ግብረ-ኃይል ዝግጅትን ምንነት የሚገልፅ ነው።",spk_de7cae70ab95,am,22.474,20.819,0.717,22.474,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06d6f8d4f4ef,train,በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ፤ ወላጆች፤ ተማሪዎችና የትምህርት ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,7.913,7.495,0.419,7.913,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b52b99a87aa,train,የኩላሊት እጥበት ማእከሉን ሜሪጆይ ኢትዮጵያ የግሉን ዘርፍና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን እንዲሁም መላውን ማህበረሰብ በማስተባበር ያስገነባው መሆኑም ተመልክቷል።,spk_de7cae70ab95,am,9.153,8.739,0.0,9.153,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae9472780da9,train,በነሐሴ ወር የሚከናወነው የመጅሊስ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅም የሚጠበቅባቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_de7cae70ab95,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e589ea0d4293,train,የማህበረሰብ ባህላዊ ሃብቶችና እሴቶች እንዲጠበቁና ይበልጥ ጎልተው እንዲወጡ እየተደረገ መሆኑን አንስተው የሀዲያ የዘመን መለወጫ በዓል ያሆዴ በዚህ ልክ ትኩረት የተሰጠው መሆኑ የጥረቱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,14.713,13.267,0.512,14.713,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_383afa3f01ba,train,በእስካሁኑም የሙከራ  ሂደት በክልሉ በሚገኙ  96  ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ላይ ኢንሸቲቩን የመተግበር ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,9.934,9.599,0.0,9.934,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd8bbc51a848,train,በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ኮምፒውተር ሳይንስ አጥንቶ ሀገሩን ማገልገል እንደሚፈልግ አመላክቷል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28bc4de9d8cf,train,ከዚህ በተጨማሪ በየደረጃው ባሉ የጤና ተቋማት የወባ ምርመራና ሕክምና አገልግሎት የመስጠትና ሌሎች የመከላከል ተግባራት በስፋት እየተተገበሩ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.354,11.614,0.0,12.354,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c89e5db2e8e2,train,የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ አካባቢውን መጎብኘቱ አንዱ የሌላውን ባህል እንዲያውቅ እድል እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ይህም የቆውን የፖለቲካ ምህዳር በመቀየር በሀገር ጉዳይ ፓርቲዎች በአንድነት እንዲቆሙ ያደርጋል በለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,18.593,17.296,0.0,18.593,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff7f6114f1d2,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ጎንፋ ሞቲ በበኩላቸው ሆስፒታሉን በተሻለ መልኩ በግብዓት የማሟላት ስራ በተከታታይ ሲከናውን መቆየቱን አንስተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,11.213,10.864,0.0,11.213,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67059d6e38a4,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዶ በስኬት መጠናቀቁንም ጨምረው ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,4.713,4.713,0.0,4.713,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f318901ce3b,train,በኦሮሚያ ክልል በትምህርት ዘርፍ እየተከናወነ ያለው  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል  ከፍተኛ እገዛ  እያደረገ   መሆኑን  የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_de7cae70ab95,am,11.454,10.756,0.0,11.454,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f80af073d978,train,በኢትዮጵያ ሁሉም አካባቢዎች ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲጎለብት ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አንስተው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሰላምንና አንድነትን ለማጽናት ሁሉም ሊዘጋጅ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.914,11.917,0.0,12.914,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ce80d9bfc72,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን የተሰጠው እውቅና በዘርፉ ለጥራት ፍተሻ የተሰጠውን ትኩረት የሚያረጋግጥ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_312f570d0ddf,train,"ከክልሉ ፖሊስ በጡረታ የተገለሉት የከተማው ነዋሪ ኮማንደር አዱኛ ወዳጅ በበኩላቸው ""የእኔ ብቻ"" የሚል አስተሳሰብ ለሰላም መደፍረስ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን በመገንዘብ አምርረን በመታገል ማስተካከል የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ብለዋል።",spk_de7cae70ab95,am,17.314,16.022,0.43,17.314,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ca68479f886,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48f30a19a7dd,train,በቀጣይ ጠንክሬ በመማር ሀገሬን በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለማገልገል ከየትኛውም ጊዜ በላይ ዝግጁ ነኝ ብሏል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1364980f4aa,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ከዓለም አቀፍ አክሪዲቴሽን ቦርድ አይሶ 17025/2012 በመድሃኒት ጥራት ምርመራና የህክምና መገልገያ መሳሪያ ጥራት ምርመራ ያገኘውን እውቅና ይፋ አድርጓል።,spk_de7cae70ab95,am,19.273,17.135,0.0,19.273,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_001dad5ca73d,train,የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።,spk_de7cae70ab95,am,14.454,12.221,0.0,14.454,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af2858d2a1c2,train,በህብረተሰቡ የአልጋ አጎበር አጠቃቀም እና የግልና የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.614,9.71,0.0,10.614,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36c9d5e10c76,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የራሳቸውን የገቢ ምንጮች በማስፋትና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማስቻልን ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመደንገግ የወጣው አዋጅ 1294/2015 ያመለክታል።,spk_de7cae70ab95,am,15.633,13.837,0.368,15.633,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34280ce2cdf1,train,የከተማው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችም የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት ቦታን ጨምሮ ዋና ዋና ጎዳናዎችንና አዳባባዮችን የማጽዳትና የማስዋብ ሥራ መሥራታቸው ይታወሳል ።,spk_de7cae70ab95,am,12.014,11.532,0.0,12.014,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_461e23c749ea,train,በዚህም በ13 ወረዳዎች በርካታ ቁጥር ያላቸው መደበኛ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙም አመልክተዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-24.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_bd0df1d3631c,train,በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ የሚገኘዉ የኢድ አል-አድሃ(ዐረፋ) በዓል መረዳዳት፣ መተሳሰብና አንድነት ጎልቶ ከሚንጸባረቅባቸው ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ ነው ያለው አገልግሎቱ በዓሉ ያለው ለሌለው ማዕድ የሚያጋራበት፣ አብሮነትና ወዳጅነት የሚጠናክርበት መሆኑንም እንዲሁ።,spk_de7cae70ab95,am,22.974,21.049,0.0,22.974,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8092baa61d6,train,የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሙሉጌታ ከበደ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ ኮልፌ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈጽሟል።,spk_de7cae70ab95,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_861c1fb8ef42,train,ለህብረተሰቡ የሚቀርቡ የምግብና ጤና ግብአቶች ጥራት፣ የቁጥጥር ስራውን በቴክኖሎጂ መደገፍና የሰው ኃይል ልማት ስራ በሪፎርሙ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.194,10.7,0.0,12.194,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2949dcf20ef,train,ለመጅሊስ ምርጫ ስኬታማነት ዑለማዎች ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼይኽ ሱልጣን አማን ገለጹ።,spk_de7cae70ab95,am,10.694,10.153,0.0,10.694,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27e1d3856649,train,በጋምቤላ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ።,spk_de7cae70ab95,am,4.553,4.553,0.0,4.553,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815041775437,train,የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ላጋጠማቸው ለ1ሺህ  ወገኖች  ነፃ  የቀዶ ሕክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።,spk_de7cae70ab95,am,9.633,9.219,0.0,9.633,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b21e48605a6b,train,በመድረኩ የተለያዩ የመወያያ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81e20d30d1a0,train,ሙሉጌታ ከበደ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናንት ህይወቱ ማለፉ ይታወቃል። የቀብር ስነ ስነ ስርዓቱ ዛሬ ኮልፌ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈጽሟል።,spk_de7cae70ab95,am,10.354,9.946,0.0,10.354,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00d6ac244cca,train,አራተኛው የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ የኃይማኖት ተቋማት የበላይ ጠባቂ አባቶችና ተወካዮች የሰላም መልዕክትና ጥሪ በማስተላለፍ ተጠናቋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.954,10.133,0.0,10.954,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fcaddceb0d62,train,ፖሊዮ መድኃኒት የሌለው በሽታ ሲሆን ክትባት ብቸኛ መከላከያዉ ነዉ።,spk_514d14105b2e,am,5.774,4.101,0.423,5.774,-25.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7b13e5a67dc,train,የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ በባህርዳር መካሄዱ ልዩ ትርጉም እንዳለው አንስተው፥ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_514d14105b2e,am,10.813,9.246,0.348,10.813,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ee845678e59,train,በኢትዮጵያ የግጭት መንስኤዎችን በመፍታት ዘላቂ ሰላም እና ልማትን እውን ለማድረግ በውይይት መግባባት ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ።,spk_514d14105b2e,am,12.934,10.69,0.408,12.934,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3120944ae3d,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ነገ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እንዲሁም ከነገ ወዲያ እሑድ መስከረም 25 ቀን በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ይከበራል።",spk_514d14105b2e,am,18.733,14.624,0.356,18.733,-30.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e901fc87c0e1,train,ፈጣሪ ነፍሱን ያሳርፍ ሲሉም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሀዘን መልዕክታቸውን ያስተላለፉት።,spk_514d14105b2e,am,7.854,6.002,0.58,7.854,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da707a7e2eb9,train,የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት 3ኛው የሰላም ጉባኤ የተለያዩ አካላት በተገኙበት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_514d14105b2e,am,8.694,7.505,0.431,8.694,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f002df1bbf10,train,በ3ኛው የሃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤም በሀገራችን አንዳንድ አካባቢዎች የታዩ ግጭቶችን በመነጋገርና በመመካከር ለመፍታት የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ለመምከር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_514d14105b2e,am,15.334,13.304,0.607,15.334,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b9a41dd4443,train,በበዓሉ አከባበር ላይ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት አሽከርካሪዎችና የበዓሉ ታዳሚዎች አስፈላጊውን ሁሉ እገዛና ትብብር እንዲያደርጉ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ አሳስበዋል።,spk_514d14105b2e,am,14.053,11.518,0.355,14.053,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_878313d2ea91,train,በአማራ ክልል የመስቀል ደመራ በዓል በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ  ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።,spk_514d14105b2e,am,9.573,8.014,0.368,9.573,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f1af2362c54,train,የከተማ አስተዳደሩ ሰላምን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ልማቱ እንዲጠናከር ጥረት እያደረገ መሆኑን አመልክተው፥ የኃይማኖት አባቶችም የተገኘው ሰላም በዘላቂነት እንዲረጋገጥ የድርሻቸውን እንዲወጡም አስረድተዋል።,spk_514d14105b2e,am,15.694,14.321,0.753,15.694,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ad76bdfeaab,train,የደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ የርችትና መሰል ነገሮችን መጠቀም በጥብቅ የተከለከለ መሆኑንም አሳስበዋል።,spk_514d14105b2e,am,9.094,7.219,0.625,9.094,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ed449b41bdd,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የባህርዳር ከተማ አስተደደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ፤ በከተማዋ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_514d14105b2e,am,12.213,9.812,0.662,12.213,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77a8c397215f,train,ከተያዙ ሰዎች 4-8% ያህሉ መለስተኛ ምልክቶች ያጋጥማቸዋል። እነዚህም ምልክቶች ለ2–5 ቀናት የሚቆዩ ሲሆን ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ የጉሮሮ ህመም እና ማስታወክን ያካትታሉ። እነዚህ ምልክቶች ብዙውን ጊዜ ሙሉ በሙሉ ይጠፋሉ።,spk_514d14105b2e,am,22.134,17.78,0.465,22.134,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_132bbd7be3ef,train,የእጅ ንጽህና መጠበቅ: በተለይም መፀዳጃ ቤት ከተጠቀሙ በኋላ እና ምግብ ከመብላት በፊት እጅን በሳሙናና በውሃ ደጋግሞ መታጠብ,spk_514d14105b2e,am,11.614,9.424,0.654,11.614,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd94a4f4ab2c,train,በኢትዮጵያ የግጭት መንስኤዎችን በመፍታት ዘላቂ ሰላም እና ልማትን እውን ለማድረግ በውይይት መግባባት ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_514d14105b2e,am,7.494,7.083,0.41,7.494,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_abb64bc4ed8e,train,ከ1988 ዓ.ም ወዲህ የፖሊዮ ክትባት በአለማችን ወደ 20 ሚሊዮን የሚጠጉ የአካል ጉዳት ክስተቶችን በተጨባጭ መግታት ችሏል።,spk_514d14105b2e,am,12.254,10.528,0.424,12.254,-28.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_08575ff21310,train,የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም በክልሉ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለማፍራት እያስቻለ ነው።,spk_4eabf55abebb,am,14.514,12.397,1.685,14.514,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_706aa3622966,train,በመድረኩ የመወያያ ጽሁፍ ያቀረቡት ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ በበኩላቸው፤  ሙስናን በዘላቂነት ለመከላከል የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታ ላይ ማተኮር ይገባል ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,12.573,10.046,1.672,12.573,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2836dc4a5f4e,train,በአንድ እጃችን ሰላምን እያስጠበቅን በሌላኛው ማልማት ካልቻልን የምንመኘውን ሰላም ማምጣት እና ማጽናት አንችልም ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,9.973,7.436,1.819,9.973,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb7738bd6a48,train,በጠቅላይ መምሪያው የወንጀል ምርመራ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው፤  ሙስናን ለመከላከል የሚያስችል አሰራር ተዘርግቶ እየተተገበረ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_4eabf55abebb,am,11.813,9.865,1.639,11.813,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64b67ab14062,train,ሙስናን መከላከል የምርጫ ሳይሆን የሕልውና ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰው፤  በክልሉ የተጀመረው የፖሊስ ተቋማዊ መዋቅር  ሙስናን ለመከላከል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,10.653,8.995,1.658,10.653,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f952708b0468,train,ፖሊስ  የሙስናና ሌሎች  ወንጀሎችን አስቀድሞ በመከላከል  የሕዝብ አገልጋይነቱን ይበልጥ ለማጎልበት የተጀመረው ሪፎርም  ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮሚሽነር ዘላለም (ዶ/ር) አረጋግጠዋል።,spk_4eabf55abebb,am,13.553,10.799,1.541,13.553,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9607a6639d1,train,የህክምና አገልግሎቱን በሚመለከት በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው በማስቻል የዐይን ህክምናውን መከታተል መጀመሩን ተናግሯል።,spk_47417c72f155,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_411af54a75a9,train,በተለይም ተገልጋዩን ላልተፈለገ እንግልት እና ወጪ የሚያጋልጡ አሰራሮችን ለማስቀረት የተለያዩ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ብለዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb1d1c72eb38,train,የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ዛሬ በድሬዳዋ ተገኝተው ያከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ ስራዎች የዚሁ ማሳያ መሆናቸውንም አስረድተዋል።,spk_47417c72f155,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d492a0e765c,train,ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ በቴክኒክ ሙያ ዘርፍ በሶስተኛ ዲግሪ(ሌቪል 8) ትምህርትና ስልጠና ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን  የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ።,spk_47417c72f155,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f6d12ab9159,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እርስ በእርስ የመተባበር፣ የመተጋገዝና የአብሮነት እሴት እንዲዳብር አዎንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e69547523e9,train,በለውጡ መንግስት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ትልቅ መነሳሳትን የሚፈጥሩ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ የፎረሙ ተሳታፊ ጉታማ ቲቤሳ ናቸው።,spk_47417c72f155,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0736b6031813,train,"ሁላችንም ችግሮችን ተረባርበን በመፍታት ለሰላም ቅድሚያ ሰጥተን መስራት አለብን ያሉት የሀገር ሽማግሌው፣ ""ከአባቶቻችን በወረስነው ባህልና ወግ መሰረት በጫካ ያሉ ወንድሞቻችን ወደሰላማዊ ኑሮ እንዲመለሱ የድርሻዬን እወጣለሁ"" ብለዋል።",spk_47417c72f155,am,9.934,8.257,0.0,9.934,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c98bac238e6,train,• የማርበርግ ቫይረስ በሽታ በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ነው።,spk_47417c72f155,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4db309865b0,train,በኤክስፖው ላይ የቴክኖሎጂ ክህሎት ያላቸው ኢትዮጵያውያን፣ የግልና የመንግስት ኩባንያዎች የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸውም አመልክተዋል።,spk_47417c72f155,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb1294595a0,train,ለሀገር ለሚያስፈልግ ነገር መትጋትና መከታተል ያስፈልጋል ያሉት ደግሞ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ናቸው፤ የኮይሻ ግድብ ለዚህ ማሳያ መሆኑን በመጥቀስ፡፡,spk_47417c72f155,am,12.614,11.959,0.0,12.614,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59c7ecd710c9,train,ይህ በጎ ተግባሩ ጊዜውንና ጉልበቱን ማህበረሰቡን በሚጠቅምና በሚያስመሰግን ተግባር ላይ እንዲያውል እንዳስቻለው ነው ያነሳው።,spk_47417c72f155,am,10.934,10.217,0.0,10.934,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43ac04e5e7cf,train,የኢሉባቦር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳልካቸው ተፈሪ በበኩላቸው ጤናማና አምራች ዜጋ ማፍራት ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት መሰረት መሆኑን ነው የገለጹት።,spk_47417c72f155,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ad1083f7709,train,በአጠቃለይ በዚህ ክረምት ወራት በዞኑ በተለያዩ የልማት ዘርፎች በሚከናወን የበጎ ፈቅድ አገልግሎት ይወጣ የነበረን ከፍተኛ የመንግስት ገንዘብ መታደግ ይቻላል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_523cacaa33d9,train,የባህል እሴቶች ለሀገር ሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር የጎላ ፋይዳ እንዳላቸው ጠቁመው፤   ሀገር በቀል እውቀቶችን በመጠበቅ ለሠላም ግንባታው አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የማሳደግ ተግባራት ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6a141753b50,train,በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት በተለያዩ ጊዜያት በተከሰቱ ግጭቶችና የሰላም እጦቶች ምክንያት የሰው ህይወት ሲጠፋና ንብረት ሲወድም ቆይቷል።,spk_47417c72f155,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70f6bdba57c1,train,የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤  ዲጅታል ኢትዮጵያ ቦዞኑ በአገልግሎት አሰጣጥ የነበረውን የተንዛዛ አሰራር መቀነስ አስችሏል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.293,10.967,0.0,11.293,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_933a468806f6,train,የጥበባት ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ መዘጋጀቱን ገልጸው፤ በመድረኩ ውይይት እንደሚደረግበትም ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,5.614,4.491,1.122,5.614,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee957ea3faa0,train,የመከላከያ ሠራዊት የስነልቦና ግንባታ ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን በዚሁ ወቅት፣የማርችንግ ባንድ ቡድኑ አባላት ተልዕኳቸውን በአግባቡ ያሳኩ የሀገር ጀግኖች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_659222e2d753,train,በዚህ ክረምትም ከሌሎች ወጣቶች ጋር በመሆን በተለያዩ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለመሳተፍ መዘጋጀቱን ገልጿል።,spk_47417c72f155,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e7c827ab8e6,train,በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ የቀበሌ 010 ነዋሪ  ወይዘሮ ስመኝ አለሙ የ75  ዓመት አዛውንት ናቸው ።ደጋፊ በማጣትና አቅማቸው በመድከሙ ለአመታት በፈራረሰ ጎጆ በመኖር እድሜያቸውን ገፍተዋል።,spk_47417c72f155,am,12.774,12.329,0.0,12.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce27741cb048,train,እንዲሁም የተቀናጀ የኮሪደር ልማት ከመንገድ መሰረተ ልማት በተጨማሪ ለቤት አቅርቦት ተጨማሪ አቅም መፍጠር ችሏል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለዋል።,spk_47417c72f155,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d9d7ee19611,train,በክረምቱ በገንዳውኃ ከተማና መተማ ወረዳ ከ25 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበር የማሰራጨትና በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ከ20 ሺህ በላይ ቤቶች ላይ  የፀረ- ወባ ትንኝ ኬሚካል ርጭት መካሄዱን አንስተዋል።,spk_47417c72f155,am,12.373,11.861,0.0,12.373,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_990f24b9889a,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ በይፋ ስራ ከጀመረ በኋላ ከዝግጅት ምእራፍ ተነስቶ የምክክር ምእራፍ እስከሚደርስ ድረስ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል።,spk_47417c72f155,am,9.614,9.192,0.421,9.614,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_329538ffd2ff,train,የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በምርምርም ሆነ መማር ማስተማር እንዲሁም በቴክኖሎጂ ፈጠራና በማህበረሰብ አገልግሎት ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ ለመዝለቅ የሚያስችል የተሟላ ዝግጅት አድርጓል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab20f2a5a723,train,በኦሮሚያ ክልል በየደረጃው በሚገኙ የህክምና ተቋማት ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_47417c72f155,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72d8e6fb6b0e,train,ከውይይቱ በኋላ ባለሙያዎቹ የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝምን ጎብኝተዋል።,spk_47417c72f155,am,5.454,5.062,0.0,5.454,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c9b6caed8ee1,train,በቀጣይም የቤት ባለቤት ለሆኑ ሰዎች ከሚመለከታቸው የድሬዳዋ ተቋማት ጋር በመቀናጀትና ስልጠና በመስጠት ዘላቂ ኑሮ እንዲመሰርቱ ይሰራል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89ae9b3117a,train,በዚህ ሂደት በየአካባቢው ያሉ የወጣቶች አደረጃጀቶች ትልቅ ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተናግረው፤ ወጣቶች በሙስና መከላከል ዘዴዎች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው መስራት አለባቸው ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f7cb1d8b9e,train,በኪነ-ጥበብ እና ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ የተዘጋጀ የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_47417c72f155,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43ed8a750349,train,የአብሮነትና የአንድነት መገለጫ የሆነው ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታም ፋይዳው የላቀ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ሂደት መገናኛ ብዙሃን የበዓሉን ትክክለኛ ገጽታ ከማስተዋወቅ አንጻር የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,12.893,11.795,0.573,12.893,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af4f4c225b0f,train,ሐረር ሁሉም የእምነት ኃይማኖት ተከታይ ተዋዶ እና በፍቅር የሚኖርባት የሰላም ከተማ ናት ያሉት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ፤ ሕዝቡ ይህንን አኩሪ እሴት አጠናክሮ ማስቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ff081007354,train,ክልሎች ደግሞ የሰው ሰራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የራስ አቅምን ያገናዘበ ስራ በመስራት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bf767ab43d7,train,የፍትህ አገልግሎት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚሰራ መሆኑን ጠቅሰው በዚህም የተሻለ ውጤት መመዝገቡንም አስረድተዋል።,spk_47417c72f155,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fae79d68aed0,train,ተሸላሚዎች በቀጣይም ትምህርታቸውን በትጋት በመከታተልና ውጤታማ በመሆን ሃገርን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ መስራት እንዳለባቸው አስታውሰዋል።,spk_a24069c8db46,am,9.414,8.601,0.476,9.414,-22.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8313df2ffb9,train,"ተቋሙ""በጎነት"" በሚል መሪ ሃሳብ በየዓመቱ ማህበራዊ ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸው ""ይህም ለህብረተሰቡ አብሮነታችንን የምንገልጽበት ነው"" ብለዋል።",spk_a24069c8db46,am,9.694,8.324,0.676,9.694,-22.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23dd44c75089,train,አያሌው አስማማው በበኩሉ፤  በተሳሳተ መንገድ  ተሰማርቶ በህዝብ ላይ በፈፀመው ጥፋት ተፀፅቶ መመለሱን ተናግሯል።,spk_a24069c8db46,am,7.774,6.877,0.567,7.774,-21.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0c1b26ef49c,train,የንቅናቄው ዋነኛ ዓላማ በሀገርና በዜጎች ላይ ጉዳት እያስከተለ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስና ለመከላከል ሲሆን ለዚህም በተለይ አሽከርካሪዎች ትልቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተነስቷል።,spk_a24069c8db46,am,12.334,11.977,0.356,12.334,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ba98d003f82,train,በድሬዳዋ አስተዳደር በገጠርና በከተማ ፍትሃዊ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ በህክምናው ሆነ በመከላከሉ ረገድ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የተጀመሩ አበረታች ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ዶክተር ፅጌረዳ ተናግረዋል።,spk_a24069c8db46,am,14.213,13.848,0.366,14.213,-20.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7280da94be5,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በተጀመረው በዚሁ ንቅናቄ ከሚከናወኑት ተግባራት መካከል  የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርትና የአሽከርካሪዎች ብቃትን ለመለካት ምዘና ማድረግ እንደሚገኙበት ተመልክቷል።,spk_a24069c8db46,am,14.534,13.497,0.723,14.534,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd6824b81318,train,አሁን ወደ ተሃድሶ ማዕከል በመግባት በሚያገኘው ግንዛቤ በመጠቀም በተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ በመሰማራት የበደለውን ህዝብ ለመካስ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።,spk_a24069c8db46,am,10.534,9.864,0.669,10.534,-21.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5beb7fbd988,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አመራር ቦርድ በጤና ችግር ምክንያት ስራቸውን በለቀቁት የቀድሞው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ምትክ አቶ መስፍን ጣሰውን መመደቡ ይታወሳል።,spk_7c339cdea5a8,am,14.694,13.25,0.0,14.694,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f568972806c,train,ተሿሚዋ በዚሁ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፕሮግራምን በሀላፊነት ሲመሩ መቆየታቸውንና በቅርቡም በቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተጠሪ ዳይሬክተር ሆነው ማገልገላቸው ተጠቁሟል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,16.334,15.195,0.312,16.334,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0409c0a22bbb,train,ከስደተኞች መካከለ 400 የሚሆኑት ሰዎች ከማዕከላዊ ሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ ህይወታቸው መታደግ የተቻለ ሲሆን ተጨማሪ 100 ደግሞ ከማልታ የተነሱ መሆናቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። አራት  ጀልባዎችን ማትረፍ መቻሉም ተገልጿል።,spk_7c339cdea5a8,am,18.573,16.93,0.52,18.573,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d4a7e08cc7,train,ኮሮናን በሚመለከት በየሰዓቱ አሃዛዊ መረጃዎችን የሚያወጣው የወርልዶ ሜትር ድረገጽ እንደሚያስረዳው ከሆነ ከአንድ መቶ 47 ሺህ በላይ ኬንያውያን በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን ሁለት ሺህ አራትመቶ የሚጠጉት ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን ዘገባው አስታውሷል።,spk_7c339cdea5a8,am,20.134,20.134,0.0,20.134,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87df1b0cdf91,train,የካቲት 8/2015 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በሶሪያና ቱርክ ድንበር አቅራቢያ በደረሰው ርዕደ መሬት ሳቢያ ከቤታቸው የተፈናቀሉ ሶሪያውያንን ለማገዝ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጥሪ አቀረቡ።,spk_7c339cdea5a8,am,20.413,18.446,0.0,20.413,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1e3d0f3183,train,በኒውዮርክ በሰጡት መግለጫ ሶሪያውያኑን ለማገዝ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን ለሶስት ወራት ጊዜ ብቻ የሚበቃ መሆኑን ጠቅሰው የሚመለከታቸው ሁሉ የድርሻቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,15.813,13.951,0.351,15.813,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a4f40ee4a6,train,በድርጅቱ ስር የሚገኙ የተለያዩ ተቋማትና አጋር አካላት በጋራ በሚያቀርቡት ገንዘብ፤ አስቸኳይ ድጋፍ ለሚፈልጉ ሶሪያውያን የመጠለያ፣ የጤና፣ የምግብ እንዲሁም ሌሎች አስቸኳይ ድጋፎች እንደሚደረጉ አብራርተዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,16.974,15.65,0.0,16.974,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6059b4466fde,train,ተመሳሳይ የድጋፍ ማዕቀፍ በቱርክ ድንበር ለሚገኙ ዜጎች እየተጠናቀቀ እንደሚገኝም ዋና ጸሓፊው ተናግረዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,8.573,8.178,0.396,8.573,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43b50fb0af5f,train,“ተጨማሪ መግለጫ እስከሚሰጥ ይቆያል” በሚል ፕሬዝዳንቱ አወጡት የተባለው የእንቅሰቃሴ እቀባ መቼ እንደሚነሳ ሳይታወቅ ቆይቶ ነበር ያለው ዘገባው በኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ሀገሪቱ ካለፈው አመት መጋቢት ወር ጀምሮ በተለያዩ የሰዓት እላፊ ገደቦች ውስጥ መሆኗ ነው የተገለጸው።,spk_7c339cdea5a8,am,20.933,20.625,0.308,20.933,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff67ded0a603,train,እንዲህ አይነቱን ጥረት የዓለም ጤና ድርጅት በአዎንታ እንደሚመለከተውና ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሀገራት ክትባቱን ተደራሽ በማድረግ ህይወት መታደግ እንደሚያስችል አስታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,14.694,13.034,0.0,14.694,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59a60d9d61f1,train,ጥናቱን ያከናወኑት የቺሊ ተመራማሪዎች ሲሆኑ በውጤቱም በቻይና የተመረተው ሲኖቫክ የተባለው የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የሚከሰት ሞትን 80 በመቶ እንደሚቀንስ ዥንዋ ዘግቧል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,18.174,17.052,0.344,18.174,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a7c5db660b6,train,ጉባኤውን የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ማዕከል፣ የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግሥት በተባባሪነት እንዳዘጋጁት ተመልክቷል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.053,12.453,0.0,13.053,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ad3e45086cc,train,በኬኒያ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረውና በኮቪድ-19 ምክንያት የተጣለው የሰዓት እላፊ ገደብ እስከ ግንቦት መጨረሻ እንዲቀጥል መደረጉን የኬንያ የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ።,spk_7c339cdea5a8,am,13.973,13.057,0.446,13.973,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78f23df2e31,train,የታንዛኒያ መንግስት ከዱባይ ፖርት ጋር የዳሬ ሰላምን ወደብ ለሚቀጥሉት 30 ዓመታት ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.334,9.896,0.0,10.334,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b9e517f406f,train,ከአደጋው በኋላ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 50 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አስቸኳይ ድጋፍ ማቅረቡን ገልጸው ተጨማሪ እገዛዎች አሁንም እንደሚያስፈልጉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.614,12.39,0.0,13.614,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_503459a7459a,train,ክትባቱ በቫይረሱ ክፉኛ ተጎድተው በጽኑ ህሙማን ክፍል ከሚገቡ ሰዎች መካከልም 89 በመቶ የሚሆኑትን እንደሚያድን የጥናት ውጤቱ ጠቁሟል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,13.454,11.765,0.311,13.454,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e6bc452078f,train,እንደተመራማሪዎቹ ከሆነ ክትባቱ የተላላፊ በሽታዎችን 67 በመቶ እንደሚከላከል እንዲሁም በሆስፒታል ተኝተው የሚታከሙ ሰዎችን ደግሞ በ85 በመቶ ይቀንሳል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,13.573,12.367,0.338,13.573,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c73a132d913,train,በሳምንቱ መጨረሻ በሊቢያ እና ማልታ የባህር ዳርቻ ከ7 መቶ በላይ ስደተኞች ህይወት በባህር ዳርቻ ጠባቂዎች ማትረፍ ከመስመጥ መታደጉን ተገለጸ።,spk_7c339cdea5a8,am,14.094,12.129,0.731,14.094,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c94d477b8e9,train,የወጣቷ ተግባር ከአፍሪካ ቀንድ አልፎ እስከ ማሊና በመላው የቻድ ሐይቅ አዋሳኝ ሀገራት አብነት መሆኑንም ዘገባው አስረድቷል።,spk_7c339cdea5a8,am,9.254,8.898,0.0,9.254,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b57f1db1ddae,train,ኢልዋልድ እ.አ.አ ከ2018 ጀምሮ የተባበሩት መንግሥታት “የሠላም ግንባታ ድርጅት” ወጣት አማካሪም መሆኗም ታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.973,10.577,0.397,10.973,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9d630944e71,train,ምሥራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ታንዛንያ አሁን ከተፈረመው ስምምነት ዘርፈ ብዙ ተጠቃሚነትን እንደምትጠብቅም ቢቢሲ ዘግቧል።,spk_7c339cdea5a8,am,8.373,7.982,0.391,8.373,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32f04cf14184,train,ከወደብ ልማቱ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችን በተመለከተ የሀገሪቱ መንግስት በሰጠው መግለጫ የወደብ ልማቱ የጋራ ተጠቃሚነትን ባስጠበቀ መልኩ እንደሚተገበር አስታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.334,12.597,0.0,13.334,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2324671b8607,train,ፍላጎቱ ያላቸው ሐኪሞች ተመዝግበው መወዳደር እንደሚችሉ ገልጸው፤ የሚመዘገቡ ሐኪሞች የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚቀርብላቸውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ ስለሚጠበቅባቸው መዘጋጀት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,16.534,14.771,0.588,16.534,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cdb08d6683b,train,ባጋጠማቸው የጤና ችግር ምክንያት ከእድሜያቸው ቀድመው ጡረታ ቢወጡም በአፍሪካ የበረራ ኢንዱስትሪ ላይ አዲስ ከፍታ ማስመዝገብ መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.973,10.617,0.0,10.973,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a599bdea7033,train,ሁሉም የአፍሪካ ሃገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአቶ ተወልደ ገብረማርያም ተግባር አድናቆትና ክብር ይሰማቸዋል፤ እሳቸው የበረራ ኢንዱስትሪ ከፍ ብሎ የማየት ህልም ያላቸው ናቸው” ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ  አቶ ተወልደ እስከ ዛሬ ላደረጉት አስተዋጽኦም አመስግነዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,20.773,18.4,0.386,20.773,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66d077b270ab,train,ደራሲው በገፀ ባህሪያቱ መካከል የሚያደርገው የንግግር ልውውጥ ሰው ሰራሽ እንዳይመስል የየዕለት ተዕለት የሰዎችን ንግግር እና የድምፅ ቃና የተከተለ መሆን አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,11.454,9.475,0.0,11.454,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00b442de243d,train,ከዋናው ጉባኤ ጎን ለጎን ከሚከናወኑት 31 የጎንዮሽ መድረኮች መካከል ሁለቱ በኢትዮጵያ ዋና አስተባባሪነት የሚካሄዱ ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,7.013,6.654,0.0,7.013,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d7f72081bff,train,መሄድ የምንፈልገው ቦታ ከዚህ በጣም ሩቅ ስለሆነ እና በመሃልም ትልቅ ተራራ ማቋረጥ ስለሚጠበቅብን፣ መኪናችን በቂ ነዳጅ እና የተስተካከለ መለዋወጫ ጎማ ያለው መሆኑን አስቀድመን ማረጋገጥ አለብን።,spk_e508a6e2bda3,am,11.934,10.21,0.0,11.934,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2b1179d7d18,train,ጓደኛዬ ያጋጠመውን የመኪና አደጋ ስሰማ ቶሎ ለመድረስ ብሞክርም፣ ዋናው መንገድ በመዘጋቱ ምክንያት የተለያዩ ጠባብ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን ተጠቅሜ ለመሄድ ብዙ ጊዜ ፈጅቶብኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.854,9.281,0.0,10.854,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c72bc29f777,train,በክልሉ ባለፈው ዓመት በበጎፈቃድ አገልግሎት ከ190 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውንም ወይዘሮ ረምዝያ አመልክተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.774,8.745,0.0,9.774,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ed244a7273a,train,የ55 ዓመቱ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እ.አ.አ በ2017 የዓለም የጤና ድርጅት ባካሄደው 70ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ድርጅቱን ለአምስት ዓመት በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ መመረጣቸው የሚታወስ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,12.934,11.919,0.0,12.934,-39.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff88771952d3,train,ሙዚቃዎቿ በሴቶች መብቶች፣ ፍቅር እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። ለሴቶች መብቃት እና ስርዓተ ጾታ እኩልነት በስፋት ተሟግታለች።,spk_e508a6e2bda3,am,8.534,7.14,0.0,8.534,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc71fa4d753,train,የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው አሚኮ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ዘገባዎችን ሚዛን ጠብቆ ተደራሽ በማድረግ ተመራጭ ሚዲያ እየሆነ መምጣቱንና ይህንንም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,10.096,0.0,11.213,-40.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c36669a9ec0b,train,ህገ መንግስት የአንድ ሀገር የበላይ ህግ በመሆኑ ማንኛውም በመንግስት የሚወጣ አዋጅ ወይም መመሪያ ከህገ መንግስቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ውድቅ ይደረጋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.733,7.706,0.0,9.733,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5d7ea9de055,train,በኮቪድ 19 ምክንያት ስራ ያጡ በርካታ አፈሪካዊያንም ይበልጥ ለችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,4.574,3.793,0.0,4.574,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60b63f2ad305,train,የዲሞክራሲያዊ ምርጫ ህጎች የዜጎችን ድምፅ የመስጠት መብት የሚያረጋግጡ ሲሆን የምርጫው ሂደት ነፃ እና ፍትሀዊ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት በጥብቅ ይደነግጋሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.053,8.2,0.0,10.053,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ba14afbc5c5,train,ከስራ እና ከኑሮ ውጥረት ትንሽ ራቅ ብሎ በፀጥታ ውስጥ ራስን ማዳመጥ የአእምሮን ትኩረት ለመሰብሰብ እና የውስጣዊ ሰላምን መልሶ ለማግኘት እጅግ ጠቃሚ ልማድ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.534,7.61,0.0,10.534,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b252d72e4e4a,train,ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ የልጆች አስተዳደግ ጉዳይ በዋናነት የልጆቹን ደህንነት እና የወደፊት ህይወት መሰረት ባደረገ መልኩ መወሰን ይኖርበታል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.213,7.942,0.0,9.213,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ea63a569a97,train,በአፍሪካ ወረርሽኑ ከመከሰቱ በፊት ከ256 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የምግብ እጥረት አጋጥሟቸው እንደነበር አስታውሰው ከወረርሽኙ በኋላም ተባብሶ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.334,8.368,0.0,9.334,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d17593ec233b,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የመምሪያ ኃላፊው አቶ ፍቅር አበበ እንደገለጹት፥ በከተማው የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,8.854,8.475,0.0,8.854,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0b64b5ad0a6,train,ከድጋፍ ሰጪዎች ጋር  በመተባበር በሚሰጠው ሕክምና ላይ ለታካሚዎች ነጻ የምግብ፣ የአልጋ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.213,7.674,0.363,9.213,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_460d220bf34f,train,በገንዘብ ድጋፉ ሁለት ቢሊዮን የክትባት መጠኖች በማምረት አንድ ቢሊዮን ሕዝብ የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙም ተጠቅሷል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.734,7.36,0.0,7.734,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_501e5baa26c5,train,ምንም አይዞህ ወንድሜ አትጨነቅ፣ ዶክተሮቹ እንዳረጋገጡት ይህ ቀላል የቫይረስ ህመም ስለሆነ ተገቢውን ህክምና አግኝተህ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ትድናለህ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.254,7.364,0.0,10.254,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24cf51f70950,train,የመስኖና የዉኃ ሀብት ሚኒስትሩ በአባይ ወንዝ ዳርቻዎችና በመሬት መንደሮች ለሚኖሩ ዜጎች በጋራ አካባቢያቸውንና መንደሮቻቸውን በመጠበቅ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,12.174,8.84,0.0,12.174,-42.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b02c7d12e96,train,የዕለት ተዕለት ስሜትን እና ሀሳብን በወረቀት ላይ ማስፈር ውስብስብ የሆኑ ስሜቶችን አውጥቶ ለመተንተን እና አእምሮአዊ እፎይታን ለማግኘት በእጅጉ ይረዳል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.254,6.387,0.0,9.254,-42.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93179148e066,train,በሱፐርማርኬቱ ውስጥ ባደረጉት ታላቅ የዋጋ ቅናሽ ማስተዋወቂያ ምክንያት ብዙ ሰዎች ስለተሰበሰቡ፣ እኔ የምፈልገውን እቃ መርጬ ለመክፈል ከግማሽ ሰዓት በላይ ረጅም ወረፋ መጠበቅ ግድ ሆኖብኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.414,7.177,0.0,11.414,-42.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5dbf740d75c,train,የአከባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዴኤታ አህመድን መሀመድ ፣ የኢትዮዮያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመድረኩ በመሳተፍ በአረንጓልዴ ልማት ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በአነርጂ ዙሪያ የግል ባለሀብቶች በሚሳተፉበት ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,20.694,19.062,0.0,20.694,-36.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca625e398348,train,የሚዛን አማን ማኅበረሰብ መድኃኒት ቤት ግንባታና ግብዓት ማሟላት ሥራ ሰባት ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ምርታለም ደሳለኝ ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.534,10.735,0.0,12.534,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9806fe337f96,train,ባቡሩ ውስጥ ብዙ መንገደኞች ስለነበሩ እና መቀመጫ ሙሉ በሙሉ በእድሜ የገፉ ሰዎች ስለተያዘ፣ ከቆስቋም እስከ መገናኛ ድረስ ያለውን ረጅም መንገድ ከባድ ሻንጣ ተሸክሜ ቆሜ ለመጓዝ ተገደድኩ።,spk_e508a6e2bda3,am,12.334,10.929,0.0,12.334,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de834e8e86d8,train,የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ (ሌቭል 6) እና በሁለተኛ ዲግሪ (ሌቭል 7) ያሰለጠናቸውን ሁለት ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል።,spk_e508a6e2bda3,am,13.053,9.851,0.915,13.053,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c10e21b3f590,train,በዩኒቨርሲቲው የኮምፕዩተር ሳይንስና ኢንጂነሪግ ትምህርት መምህርና የማህበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክተር ደረጄ ረጋሣ(ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ለዘርፉ እድገት ትልቅ መሰረተ ያኖረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.373,10.483,0.0,12.373,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bd37d7b9065,train,ባለፈው ዓመት ከ423 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመሰብሰብ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎችን ህይወት መታደግ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.854,8.113,0.0,8.854,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb6b1e63e09a,train,ካናዳ የአፍሪካ አገሮች በአነስተኛ የካርበን ልቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚ ለመገንባት እና የአየር ንብረት ለውጥ የሚቋቋም የልማት ስትራቴጂን ለማስፋፋት የሚያደርጉትን ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች።,spk_e508a6e2bda3,am,12.254,7.584,0.0,12.254,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7da08861e6a6,train,ሙስናና ብልሹ አሰራርን አስቀድሞ መከላከል ላይ  መሰረት ያደረገ ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት ላይም ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.694,9.04,0.0,9.694,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01d952b71370,train,በፌስቲቫሉ መክፈቻ የክልሉ ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.813,8.413,0.0,8.813,-34.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d9eacaff3c5,train,የግጥም ስራ ከስድ ንባብ የሚለየው እጅግ ጥልቅ የሆነን ሰፊ ሀሳብ በጣት በሚቆጠሩ ቃላት እና ቤት በሚመታ ዜማ አዋህዶ የሰውን የውስጥ ስሜት መንካት በመቻሉ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.373,9.477,0.0,11.373,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_613084030bc8,train,ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑና የትምህርት ስብራቱን ለመጠገን የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.534,7.158,0.0,7.534,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_caa1046c3266,train,ሌሎች አጋር አካላትም ለዞኑ ሆስፒታሎች የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረግ የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል ሚናቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.653,7.831,0.0,8.653,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd6049a01367,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ ገለጹ።,spk_e508a6e2bda3,am,9.854,9.454,0.0,9.854,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_263c5c82525a,train,ይቅርታ ማድረግ በደል ለፈፀመብን ሰው የምንሰጠው ስጦታ ብቻ ሳይሆን እኛ ራሳችንን ከቂም በቀል ነፃ በማውጣት የውስጥ ሰላም የምናገኝበት የስነ ልቦና ፈውስ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.293,9.166,0.0,10.293,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b729c4474ff,train,በመሆኑም አሁን ላይ በአፍሪካ የምግብ እጥረት ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል ሲሉ ለዥንዋ ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39a34429c3e1,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል ቦርንማውዝን 3 ለ 2 አሸንፏል።,spk_e508a6e2bda3,am,5.774,5.347,0.0,5.774,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68db8b2c6c66,train,አዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውብ ሆና እየተገነባች የኢትዮጵያውያን መድመቂያ እየሆነች ትገኛለች ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.254,9.321,0.0,10.254,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ecad034c8df,train,በሶማሊያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ትናንት ባወጣው መግለጫ ”የሶማሊያ መሪዎች ውጥረትንና ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች መቆጠብ አለባቸው” ብሏል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.973,7.712,0.0,8.973,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bf51cccae6c,train,በዞኑ ትምህርት ጽህፈት ቤት የእቅድና በጀት ክትትል ቡድን መሪ አቶ በዳዳ ወርቅነህ እንደገለጹት፤ በትምህርት ቤቶቹ የምገባ መርሃ ግብሩ ከቅድመ መደበኛ እስከ አንደኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን ይካትታሉ፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,11.973,10.553,0.0,11.973,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd85dff7bc37,train,በኢኮኖሚው መስክም በማክሮ  ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምክንያት ተጠቃሽ ውጤቶች መገኘታቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_9441112ef337,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee686925e5fa,train,የህብረተሰብ ክፍሎቹ ካገኙት የሕግ አገልግሎት መካከልም የህግ ምክር፣ ጥብቅና የመቆም፣ ክስ የመመስረት፣ የተለያዩ ሰነዶችንና ማመልከቻዎችን የማዘጋጀት የመሳሰሉት መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_9441112ef337,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04dfd78d03f4,train,የመንግሥት አገልግሎት እና አስተዳደርን ለማሻሻል የተጀመረውን ሪፎርም በመደገፍም የበኩሉን ሚና እየተጫወተ የሚገኝ ተቋም ነው ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4bb820df9cd,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ባቋቋመው ነጻ የህግ ድጋፍ ማዕከል ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ ገነት በቀለ እንዳሉት፤ የቤተሰቦቻቸውን የውርስ መሬት ካርታ ወጥቶበት አላግባብ እንደተወሰደባቸው አስታውሰዋል ፡፡,spk_9441112ef337,am,17.334,17.334,0.0,17.334,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f90074b97ff,train,በዞኑ የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ እና የተሻለ ዜጋ እንዲፈጠር በሰው ሀብት ልማት ላይ አተኩረን እየሰራን እንገኛለን ያሉት ደግሞ የወላይታ ልማት ማህበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሰፋ ናና ናቸው።,spk_9441112ef337,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d961d4ec3e,train,በትምህርት ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት አሳታፊ በሆነ መልኩ የተለያዩ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ጠቅሰው በድጋፍ የተበረከተው ቁሳቁስም እነዚህን ተግባራት የሚያግዙ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_9441112ef337,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e28fd625d95f,train,በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ እና የወላይታ ልማት ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገብረመስቀል ጫላ፤ ማህበሩ የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ ረገድ ልምድ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_9441112ef337,am,16.534,16.534,0.0,16.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25fb33b6b1d0,train,ከዩኒቨርሲቲው የህግ ድጋፍ ባያገኙ ኖሮ በህግ አግባብ ተከራክረው ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን አዳጋች ይሆንባቸው እንደነበርም አስረድተዋል።,spk_9441112ef337,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecb052387cf2,train,- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ በሚሰጠው ነጻ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን የአምቦ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_9441112ef337,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d99c804a7d9e,train,በቀጣይም ሚኒስቴሩ በዘርፉ የተጀመሩ ሥራዎችን በማጠናከር ለልማትና ለህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተግቶ ይሰራል ብለዋል ሚኒስትር ዴኤታዋ።,spk_9441112ef337,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5b988af5f5f,train,በተለይም በትምህርት ላይ ማህበሩ በሚያከናውናቸው ስራዎች ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውንና ተወዳዳሪ ዜጎች መፍጠር መቻሉን ጠቅሰው ይህን ልምድ ወደ ሌሎች ትምህርት ቤቶች የማስፋፋት ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77946fea8b29,train,የአንጎል ዕጢ ታማሚ ማድረግ ያለበት ጥንቃቄ እና ሕክምናው,spk_9441112ef337,am,2.054,2.054,0.0,2.054,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32fe22070b87,train,ጉዳዩን ወደ ህግ ወስደው ጠበቃ ቀጥረው ለመከራከር አቅማቸው ስላልፈቀደ ዩኒቨርሲቲው ባመቻቸላቸው የህግ ድጋፍ ተጠቅመው ያለ አግባብ የወጣው ካርታ እንዲመክን ተደርጎ ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን መቻላቸውን ገልፀዋል።,spk_9441112ef337,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_224d6e9e4c87,train,ባለፈው ዓመት በክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።,spk_c87868adf90f,am,7.133,6.448,0.0,7.133,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7961591b6b10,train,በበጀት አመቱ የህዝብ አመኔታን ያተረፉ፣ የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ተወዳዳሪ መሆን የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር መቻሉን አስታውቀዋል።,spk_c87868adf90f,am,7.894,6.993,0.487,7.894,-19.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0a411035a6a7,train,በመርሃ ግብሩ በርካታ ልጆችና ተጨማሪ የሕክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው,spk_c87868adf90f,am,6.394,6.081,0.0,6.394,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ac5827fc7a2a,train,ተመጣጣኝ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ካሜሮን የተሻሉ የግብ እድሎችን ፈጥራለች።,spk_c87868adf90f,am,5.401,5.401,0.0,5.401,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_331cc29086db,train,በመርሃ ግብሩ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ ተገኝተዋል።,spk_c87868adf90f,am,13.534,11.113,0.0,13.534,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_82acaa39b497,train,በጉዳት አጥቂዎቹን ያጣው ሊቨርፑል የማጥቃት እንቅስቃሴው ላይ ተጽእኖ አሳድሯል።,spk_637777e69b46,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-36.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b5440b3673eb,train,እንዲሁም አጆራ ፏፏቴ፣ ጀፎር፣ ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ፣ ብርብርሳ ፏፏቴ፣ ጥቅምት 17 ባህላዊ የመድኃት ለቀማ የሚከናወንበት ስፍራ (ሳሞ ኤታ)፣ኦሞ ሰው ሠራሸ ሐይቅ፣ መሪሾ ፌስቲቫል፣ ዘቢሞላ ሀድራ፣ ደቀንሽ ሞላ ፏፏቴ፣ ራጋ ማጋ የግጭት አፈታት ሥርዓት እና ፋቃ ከንፈልቻ ዋሻ በእንግዶች እንዲጎበኙ የተለዩ መስኅቦች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,24.613,18.72,0.0,24.613,-39.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f8a290e000f,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ የምርጫ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታውቋል።,spk_637777e69b46,am,9.813,8.926,0.0,9.813,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3a448364daf8,train,በዚህ ረገድ የህብረቱ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ቁልፍ ሚና እንደሚጫዎትም ጠቅሰዋል።,spk_637777e69b46,am,4.053,4.053,0.0,4.053,-32.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1f1b96f106dc,train,ለዚህም ጥረቶቻችንን በማስተሳሰር እና የጋራ ጥቅማችንን ባስጠበቀ መልኩ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,5.574,4.846,0.0,5.574,-40.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c66f7b17d229,train,በግብርና ዘርፍም የቡናና የሌሎች አዝርዕቶች በሽታ የሚለይ ፕሮዳክት መመረቱን በመጠቆም ለዚህም ባለቤትነት መብት መኖሩን አስረድተዋል።,spk_637777e69b46,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-34.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_33edb906788b,train,በሌላ በኩል መሶብ የሚባለውን በአንድ ማዕከል ከ100 በላይ አገልግሎቶች የሚሰጠውን ሲስተም የገነባው አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_637777e69b46,am,5.534,5.11,0.0,5.534,-38.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4b734b2f456d,train,ሁለተኛ የወጣው ወጣት አቤኔዘር ተከስተ በበኩሉ በፈጠራ ባዳበረው በማንዋል የሚሰራ የፕላስቲክ ቅርጽ ማውጫ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆኑን ተናግሯል።,spk_637777e69b46,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-31.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a6cd95bbe59e,train,ሀገርን የሚያሻግሩ ዲጂታል የልማትና የአገልግሎት ኢኒሼቲቮችን ለማሳካት የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት ማዕከል መሆን እንዳለበት የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለም ፀሐይ ጳውሎስ ገለፁ።,spk_637777e69b46,am,10.653,9.455,0.0,10.653,-38.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1ecc94784b88,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ `ሀላፊ ዶክተር ድረስ ሳህሉ እና የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ተገኝተዋል።,spk_637777e69b46,am,9.813,9.35,0.0,9.813,-35.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bb94748795ab,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,4.574,4.574,0.0,4.574,-37.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a46405d978e3,train,ዛሬ ርክክብ የተፈጸመባቸው መኖሪያ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተሰርተው መጠናቀቃቸው ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ጀምሮ የመጨረስ ባህል እያደገ መምጣቱን ማሳያ ናቸው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.653,8.071,0.0,8.653,-41.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_060f6ea9b48d,train,የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ረዳት ፕሮፈሰር ወንድማገኝ ኩመላ ሁሉንም የተማሪ አገልግሎት መስጫ ክፍሎች ምቹ የማድረግና ግብአት የማሟላት ሥራ መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,7.213,6.894,0.0,7.213,-38.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fd9b9f2d1d6d,train,ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ጀምሮ ከተለያዩ ማህበራት ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-37.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cb3d29d53f27,train,በጤናው ዘርፍ የጡት ካንሰር ልየታ ላይ ትልቅ ውጤት ማምጣት መቻሉን እና ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርቲፊሻል ዐዋቂዎች ዘንድ ተቀባይነት ብሎም የባለቤትነት መብት ያገኘ ሥራ ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.774,7.934,0.0,8.774,-40.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_1ffb52442baf,train,በስልጠናው መሰረታዊ የአመራርነት ብቃትና ኮሙኒኬሽን ዙሪያ ከፍተኛ ሴት አመራሮችን ለማብቃት ያለመ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,6.454,6.027,0.0,6.454,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f0d4d7f63de3,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል የላቀ የሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ መርቀዋል።,spk_637777e69b46,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-33.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_193ee4796b43,train,የዕለቱ የመጨረሻ መርሃ ግብር አዲስ አዳጊዎቹ ይርጋጨፌ ቡና እና ሸገር ከተማን ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ያገናኛል።,spk_637777e69b46,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-40.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_341d055e7ce7,train,"በተቃራኒው ""ያኔ ስንፈልጋችሁ የከዳችሁ ይቅር ብለናችኋል"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ""ኢትዮጵያን አትካዱ ኢትዮጵያን ክዶ ሃብታም ከመሆን ቢቀር ይሻላል"" ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡",spk_637777e69b46,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-28.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b2b123cfbce0,train,በሽታ ከመከላከል ጎን ለጎን አክሞ የማዳንን ፖሊስ ተግባራዊ መደረጉን ሚኒስትሯ ጠቁመው፤ ለዚህ ስኬትም የጤና ማዕከላትን ማስፋፋት ዓይነተኛ ግብ ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-32.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9e14084d6262,train,በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተወልደ ተስፋዬ በወቅቱ እንዳሉት፥በክልሉ በሴቶች መሪነት በርካታ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_637777e69b46,am,12.053,10.908,0.0,12.053,-29.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b3a5e6c43fc2,train,ቤቱን ለማደስም ሆነ  በአዲስ መልክ ለመገንባት አቅም በማጣታቸው ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣  በአሁኑ ወቅት ቤታቸው ደረጃውን ጠብቆ በአዲስ መልክ በመሰራቱ መደሰታቸውን ገልፀዋል።,spk_637777e69b46,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-43.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ea308b0086c3,train,ለቤቶቹ ግንባታና ለተለያዩ ቁሳቁስ ግዢ አምስት ሚሊዮን ብር ወጪ መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,3.534,3.166,0.0,3.534,-43.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_68bdafadb1a2,train,አስተያየታቸውን የሰጡ ጎብኚዎችም ኢትዮጵያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በሰው ሰራሽ አስተውሎት ባከናወነቻቸው ሥራዎች መደመማቸውን ነው ያነሱት።,spk_637777e69b46,am,7.013,6.573,0.0,7.013,-36.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6453d86d5b1a,train,የተለዩት መዳረሻዎችም፤ ጥያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ፣ ምድረ ከብድ አቦ ገዳም፣ የስልጤ ሙዚየም፣ ሀረ ሸይጣን ሐይቅ፣ አርቶ ፍል ውኃ፣ ሴራ ፌስቲቫል፣ መጨፈራ ሐይቅ፣ ወገና የከብቶች ቆጠራ ሥርዓት፣ ሃምበርቾ 777 ኢኮ ቱሪዝም እና ሶዲቾ ዋሻ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,15.094,11.476,0.0,15.094,-42.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_41a5961853d7,train,ሆስፒታሉ ለተገልጋዮችና ለባለሙያዎች እጅግ ምቹ በሆነ መንገድ መገንባቱን ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-34.4,male,18-24,other,16000,4,0 clip_0ef59c13d2e6,train,የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፤ በመዲናዋ በጤናው ዘርፍ ተደራሽነትን፣ ፍትሐዊነትን እና ጥራትን መሠረት ያደረጉ ውጤታማ ሥራዎች መሰራታቸውን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-33.6,male,18-24,other,16000,4,0 clip_c7f371c02b39,train,የገጠር ኮርደር ልማት ለትውልድ ምቹ አካባቢን የማኖር ተግባር ነው ያሉት ደግሞ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አርሶ አደር ሀይማኖት ታደሰ ናቸው።,spk_637777e69b46,am,6.093,5.376,0.0,6.093,-42.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_525f4ba3f1ab,train,ትናንት በካራባኦ ዋንጫ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_637777e69b46,am,9.133,7.012,0.0,9.133,-39.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6fe352236b60,train,ተቋማት የሚበጀትላቸውን በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋላቸውን ኦዲት ማድረግ የሚያስችለው የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓትን ማዘመን ለኦዲት ጥራት መረጋገጥ ዓይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,8.694,8.33,0.0,8.694,-39.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bcd24b289cf3,train,በክልሉ ለሚገኙ የህክምና ተቋማት የሚደረገው ድጋፍ የጤና አገልግሎትን ስኬታማ ለማድረግ እንደሚያግዝ የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_637777e69b46,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-33.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_57356bb71b7a,train,የጀልባ ባለንብረቶች በማህበር ተደራጅተን ቱሪስቶችን በማጓጓዝ ተጠቃሚ እየሆንን ነው ያለው ደግሞ የማህበሩ ሰብሳቢ ሁሴን ሰይድ ነው።,spk_637777e69b46,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-36.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e036282c23b9,train,በዚህም የተገኘውን አበረታች ውጤት በማስጠበቅ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሚደረገው ቅንጅታዊ ስራ በተለይ የሐይማኖት አባቶች ሚናቸውን ይበልጥ አጠናክረው መቀጠል እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-31.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4738741041a6,train,የውጭ ሀገር የሥነ-ጥበብ ትምህርቱን አጠናቆ ከተመለሰ በኋላም ከወይዘሮ አልማዝ ደጀን ጋር የትዳር ህይወቱን በመመስረት ሶስት ሴትና አንድ ወንድ ልጆችን በማፍራት ስምንት የልጅ ልጆችን ለማየት በቅቷል።,spk_637777e69b46,am,9.053,8.517,0.0,9.053,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0bba84290653,train,በዕለቱ ቋሚ ኤግዚቢሽኑን የቱሪዝም፣ የኪነ ጥበብ፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ጎብኝተውታል።,spk_637777e69b46,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_52040536aa5c,train,የሰራው ማሽን በአነስተኛ ዋጋ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ማምረት እንደሚችል አስታውቋል፡፡,spk_637777e69b46,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-37.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8e3e391a42fa,train,በ1933 ዓ.ም የተወለደው አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ የመጀመሪያና 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ከ1943 ዓ.ም እስከ 1950 ዓ.ም ድረስ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተከታትሏል።,spk_637777e69b46,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8365c53f0c49,train,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጀኔራል ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ ተመራቂዎች በሚሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ታታሪና  ትጉህ በመሆን እንዲሁም አዳዲስ ፈጠራ ላይ በማተኮር የተጀመረውን ልማትና ሰላም በማፋጠን የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,12.493,10.955,0.0,12.493,-41.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_913de6fedf47,train,ጥበብ ለሀገር አንድነት ትልቅ ሚና እንዳላት የጠቀሰችው ሜላት ውድድሩ የሀገራችንን ታሪክ እንድናውቅና ያለንን አቅም ተጠቅመን ሀገራችንን እንድናስተዋውቅ አስችሎናል ስትል ተናግራለች።,spk_637777e69b46,am,9.534,8.467,0.378,9.534,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b010a2db97d7,train,በሚኒስቴሩ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ ግርማ መላኩ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ እምቅ የቱሪዝም ሀብት ባለቤት ናት።,spk_637777e69b46,am,4.934,4.621,0.0,4.934,-37.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4add85eeff85,train,ለአካባቢው ማህበረሰብ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ ያለውን ጥቅም በማስረዳት የበኩሌን ልምድ እያካፈልኩ እገኛለሁ ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,7.574,6.845,0.371,7.574,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb36c31ca303,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙ ከልብ ህመም ጋር ተያይዞ ህክምና የወሰዱ ታካሚዎች በበኩላቸው፤ማሕበረሰቡ የልብ ህመም የሚያመጡ በሽታዎች ምልክቶችን ሲያይ  ፈጥኖ ወደ ሕክምና በመሄድ ህክምና ማድረግ እንደሚገባ ይመክራሉ።,spk_7adb14b39d72,am,14.733,11.739,0.411,14.733,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e2ecc4135f4,train,ለህዝብ ግንኙነት መሻከር ምንጭ የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት እየሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.454,7.926,0.666,9.454,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a9673dce4b96,train,የመደመር ዕሳቤ የጋራ ትብብር ላይ ያተኮረ እና እሳቤው ህንድ ከምትጓዝበት መንገድ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.373,6.682,0.611,8.373,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_08ac18c58b32,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ባለፉት ሶስት ወራት አንድ ሺህ 300 ዘመናዊ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማምረት ለአርሶ አደሮች እንዲሰራጩ እየተደረገ መሆኑን የብሔረሰብ አስተዳደሩ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ።,spk_7adb14b39d72,am,12.493,11.637,0.369,12.493,-22.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b4bdc996dd87,train,ስደተኞችን በአካታችነት በመቀበል የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች አገልግሎቶችን በመስጠትና በምጣኔ ሃብት በዘላቂነት ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ በፖሊሲ ደረጃ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደምትገኝ አስረድተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.614,11.679,0.381,12.614,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b4630206f52,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የተሳተፉት ወይዘሮ አባይነሽ አየለ፤ የ12 ዓመት ሴት ልጃቸው መራመድ ባለመቻሏ ማህበራዊ ህይወታቸውን ለመምራት አዳጋች ሆኖባቸው መቆየቱን ያስታውሳሉ።,spk_7adb14b39d72,am,12.053,9.914,0.535,12.053,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b22503e4b976,train,"የዓለም የልብ ቀን ""አንድም የልብ ምት አታምልጠን"" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል።",spk_7adb14b39d72,am,8.694,6.603,0.38,8.694,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc31d2bab27b,train,ሌላ ሀገር በመሰደድ የስራ ዕድል ብቻና ጥሩ አጋጣሚ ለሚጠብቁ መጥፎ ክስተት ሊኖር እንደሚችልም ማሳወቅ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.614,7.629,0.449,8.614,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c129aca68d3c,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጭ ፋንታዬ ዳምጠው፤ በምገባ ማዕከሉ በየቀኑ አገልግሎት እንደሚያገኙ ገልጸው፤ ያለምንም እንከን እየተመገቡ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.493,8.262,0.763,10.493,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c1850fddd10,train,በተለይ ባህላዊ እሴቶችን በመጠቀም ዘላቂ ሰላምና ሀገረ መንግስት በመገንባት የኢትዮጵያን ማንሰራራት እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.573,8.056,0.445,9.573,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2f1611a3d0cd,train,መንግስት በሽታውን ለመከላከል ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን ዜጎች አመጋገባቸውን በማስተካከል እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ  በማድረግ ራሳቸውን የመጠበቅ ባሕል ሊያጎለብቱ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_7adb14b39d72,am,13.373,10.914,0.494,13.373,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e52b98484b46,train,አገራዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ  የስራ ባህል ለመገንባት የባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስፋት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ የዛሬው መድረክም ይሄው ግብ እንዲሳካ  ትልቅ ሚና እንዳለው አመልክተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,11.213,10.831,0.382,11.213,-20.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6658a0d839d,train,ወንጀልን በመከላከልና የሰላም በማስጠበቅ ስራ የፖሊስና ሕብረተሰቡ ጠንካራ ትብብር ጎልብቶ ሊቀጥል እንደሚገባ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ።,spk_7adb14b39d72,am,11.293,9.034,0.344,11.293,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa34c7908aae,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.133,8.076,0.385,9.133,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50dbd948e79f,train,እንዲሁም ሰዎች ከአገር ለመውጣት ህገ ወጥ መንገድ ምርጫቸው እንዳይሆን፤ለህጋዊ የውጭ አገር የስራ ስምሪት አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን በአቅራቢያቸው ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,11.534,9.831,0.74,11.534,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9f865fc3104f,train,በውይይቱ የተባበሩት መንግስታት ተወካዮች፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተገኝተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,5.854,4.806,0.654,5.854,-22.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d27efe3e3d23,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_7adb14b39d72,am,9.973,8.558,0.66,9.973,-22.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2c2c64f7245,train,በባዳና ባንዳ ተልዕኮ የዜጎችን ሰላም ለማናጋት ጥረት ከሚያደርጉ አካላት ጋር ሁሉ የመጭውን ትውልድ ዘላቂ ሰላም በሚያረጋግጥ መልኩ ለመነጋገር ሁሌም ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,10.854,9.328,0.368,10.854,-22.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae4e84a73ee4,train,በመርሀ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ጥራቱ በየነ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ ተገኝተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,14.534,11.563,0.379,14.534,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_88acb78a59a2,train,በፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ተመራማሪና የጥናቱ ተሳታፊ ሐና ወልደኪዳን በበኩላቸው እንደገለጹት፥ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ለህገ ወጥ ስደት የሚዳረጉት በተሳሳተ መረጃ ምክንያት ነው።,spk_7adb14b39d72,am,12.334,10.199,0.517,12.334,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27c643c895c9,train,በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነቶች በሀገር በቀል እሴቶች መፈታት አለባቸው የሚለው የመደመር መንግሥት ዕሳቤ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_7adb14b39d72,am,14.653,13.102,0.376,14.653,-22.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_304e86fb52f4,train,በክልሉ በክረምት የዳኞች የእረፍት ጊዜ ምክንያት ዝግ ሁኖ የቆየው የችሎት አገልግሎት ዛሬ ተጀምሯል።,spk_7adb14b39d72,am,6.934,5.171,0.468,6.934,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_42d89ba4299a,train,በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለስደተኞች ሁልጊዜም በሯን ክፍት በማድረግ የምትቀበል ሀገር ናት ሲሉ ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,11.573,9.901,0.589,11.573,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ab3fb0788335,train,ዲጂታል አሰራሩ ባለጉዳዮች ዞን በሚገኙ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ሆነው ወደክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሳይመጡ ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት የሚያገኙበት ስርአት ለመዘርጋት መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.733,10.123,0.362,12.733,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_647f1e035178,train,የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.614,8.557,0.729,10.614,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28486786885b,train,ማህበሩ በየዓመቱ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአካል ጉዳተኞች የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር እንደሚያካሂድ ገልፀው፤ የዘንድሮ አዲስ ዓመት በዓልን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በማክበራቸው ደስታ እንደተሰማቸውም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,16.814,13.831,0.552,16.814,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a081d00f0d44,train,በዚህም በያዝነው በጀት ዓመት ሶስት ሺህ 970 የተሻሻሉ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.813,9.066,0.474,10.813,-22.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_04b92cda5617,train,ይህም የምርምር ዩኒቨርሲቲዎችን አቅም በማጎልበት የትምህርት ጥራትና ውጤታማነትን ለማስጠበቅ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.014,6.494,0.902,8.014,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_268887a06b6b,train,ኢትዮጵያውያን ሰላምን የሚያመጡበት ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የሚፈቱበት የቆየ ሀገር በቀል እውቀት፣ ልምድና እሴት አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,8.373,7.162,0.348,8.373,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a9a7562de30e,train,ዜጎች በሰዎች መካከል መልካም መስተጋብር የሚፈጥሩበት፣ አንድነትን የሚያጎለብቱበት ከየትኛውም ሀገር ያልተቀዳ ከማህበረሰቡ የፈለቀ የዳበረ ልምድ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,9.653,8.938,0.357,9.653,-23.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eaf421a3d2bd,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር) እንደተናገሩት፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በተመረቀበት ወቅት ላይ የዘመን መለወጫ በዓልን ማክበር ልዩ ስሜት ይፈጥራል።,spk_7adb14b39d72,am,14.373,11.9,0.668,14.373,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d2aadee7b619,train,ዞኑ አጋር አካላትን በማስተባበር በዝቋላ፣ አበርገሌ ሰቆጣ ዙሪያና ፃግብጅ ወረዳዎች የተሻሻለ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በአካባቢው በማስመረት ተደራሽነቱን ለማሳደግ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.934,11.738,0.396,12.934,-22.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e2b3ade16213,train,ከዚህም በመነሳት የመደመር መንግሥት ሀገር በቀል እውቀትና ነባራዊ እሴቶችን ለሰላም ግንባታ ማዋል ይገባል የሚል እምነት እንዳለው ገልጸዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,8.934,7.669,0.569,8.934,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c5af0f10a363,train,በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢ ለሰላም ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ባህላዊ እሴቶች እንዳሉ በመጥቀስ፤ ለዚህ ደግሞ የፖለቲካና ማህበራዊ እሴቶች ማደግ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,9.653,8.325,0.401,9.653,-21.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f0d38e76ed97,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በሰፈሩት መልዕክት ውሃ ከነውበት እና ስክነቱ፤ መልክዓ ምድር ከነ ለምነቱ፤ ልምላሜ ከነ ንጹህነቱ የታደለችው የውበት ምልክቷ ባህርዳር በጠንካራ አመራርና ነዋሪዎች የጋራ ጥረት ውበቷ ይበልጥ እየፈካ እና እየደመቀች ነው ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,18.253,15.83,0.365,18.253,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_69bb9afc17c9,train,በሶማሌ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ተናገሩ።,spk_7adb14b39d72,am,8.133,6.904,0.467,8.133,-25.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d484250ec6f7,train,ኢትዮጵያ ከዓለም ጥንታዊ ስልጣኔዎች ካላቸው ሀገራት መካከል አንዷ ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት እንደምትጠቀስም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.973,8.326,0.35,9.973,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_95a005c126e9,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀላፊዎች ጋር ተወያይቷል።,spk_7adb14b39d72,am,11.293,10.11,0.373,11.293,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_190d7c73f64e,train,ጥንታዊ ታሪክ እና ዘመናዊ ህልሞችን አጣምራ መያዟ የጥንካሬዋ ምንጭ መሆኑንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው የገለጹት።,spk_7adb14b39d72,am,7.454,6.361,0.376,7.454,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2945b838f1d,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በወንጀል መከላከል እና በዘላቂ ሰላም ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።,spk_7adb14b39d72,am,7.373,6.194,0.494,7.373,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_46a293cfe30c,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የሴቶች ክንፍ እና የምዕራብ ሐረርጌ ዞን አመራሮች ዛሬ በድሬደዋ ተገኝተው ወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.454,10.52,0.478,11.454,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ca7722ac996,train,ሚኒስትሯ በወቅቱም፤ በሀገሪቱ በርካታ ባህላዊና የህዝብ፣ የአደባባይ በዓላት መኖራቸውንና በዓላቱም ለህዝቦች ሰላምና አንድነት ምሰሶ ናቸው ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.454,10.374,0.731,11.454,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9632461943b2,train,የህዝቦችን ወንድማማችነትና እህትማማችነት በማጎልበት የማይተካ ሚና እንዳላቸውም አስረድተዋል።,spk_216df4b3258f,am,5.854,5.454,0.399,5.854,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_703b78ecddbc,train,በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል የህዝቦችን አብሮነት በሚያጠናክር መልኩ በድምቀት እንዲከበር የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ሚና ወሳኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ ገለጹ።,spk_216df4b3258f,am,14.813,14.294,0.519,14.813,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba36241d905c,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወይዘሮ ሳሚያ አብደላ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን አንድነትና የእርስ በርስ ትስስር እያጠናከረ ይገኛል።,spk_216df4b3258f,am,12.053,11.642,0.0,12.053,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71ba48617589,train,የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር በበኩላቸው የለውጡ ዓመታት ጅማ በሁሉም የልማት መስኮች የላቀ ስኬት እያስመዘገበች መሆኑን ገልጸው በዞኑ በሻሻ ከተማ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፤ ላስገነቡት ዘመናዊ ትምህርት ቤት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.934,13.148,0.33,13.934,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfa392fdc6c5,train,በሀገር ደረጃ የሚነሱ ሃሳቦች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ሂደት ግብዓት መሆናቸውን ገልጸው፤ ሁሉም ዜጋ ለሀገሩ ዘላቂ ሰላም ግንባታ ሀሳቡን ሳይሰስት ማንሳት ይገባል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.573,10.631,0.504,11.573,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b61d3fa17a8b,train,የአዲስ አበባ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ፥ የዓለም ቅርስ የሆነው የመስቀል ደመራ በዓል ብዝኃነትና አንድነትን በሚያንጸባርቅ መልኩ በአደባባይ የሚከበር  በዓል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.573,13.163,0.0,13.573,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2c3c1ce2f9f,train,የቢሮው ኃላፊ ሊዲያ ግርማ የመስቀል ደመራ በዓልን ጨምሮ በመስከረም በድምቀት የሚከበሩ ሃይማኖታዊና ህዝባዊ የአደባባይ በዓላት በኢትዮጵያውያን ብዝኃነት ያሸበረቁ የአንድነት መገለጫ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.414,12.328,0.672,13.414,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77da2ee2ff02,train,የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)  የመስቀል ደመራ በዓልን የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ አድርጎ መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_216df4b3258f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d98d0dc5fa4,train,አጠቃላይ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ተግባር በክረምት በጎ ፈቃድ ስራው መከናወኑን ጠቁመው፤  በቀሪ ወራትም ባለሃብቱን፣ ተቋማትንና ሕብረተሰቡን በማሳተፍ ተግባሩ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,12.694,11.706,0.988,12.694,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da3d06509e83,train,"ጊፋታ ቂምና ቁርሾን በማስወገድ በአብሮነትና በአንድነት አቅመ ደካማ ወገኖችን በመደገፍ በጋራ የሚከበር በዓል መሆኑን ገልፀው የዘንድሮው የ""ጊፋታ"" በዓል የህዳሴ ግድብ ግንባታ በተጠናቀቀበት ማግስት መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገውም አክለዋል።",spk_216df4b3258f,am,15.893,14.734,0.656,15.893,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_177d6484bf12,train,በጎ ማድረግ ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰው በተለይ ወሰን በመሻገር የሚካሄደው በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድነት እና መተባበር አገራዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት ምቹ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.653,10.677,0.539,11.653,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea1a0f8bc0df,train,በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ ዞን በሻሻ ከተማ የተገነባው ዘመናዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቀደማዊት እመቤቷን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል።,spk_216df4b3258f,am,13.254,12.319,0.331,13.254,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f5b0d5589f3,train,የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ፣  የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2018 ዓ.ም የደመራና የመስቀል በዓል አከባበርን በተመለከተ የማጠቃለያ የውይይት መድረክ እያካሄዱ ይገኛሉ።,spk_216df4b3258f,am,15.653,14.835,0.389,15.653,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe378392c694,train,የመምህራንን አቅም በማጎልበት ጭምር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት አንስተው በሁሉም ረገድ የትምህርት ዘርፉን ማጠናከር ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d7eccdde2cb1,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን በማጠናከር የተሻለች አገር ለመገንባት ምቹ መደላድል እየፈጠረ መሆኑ ተገለጸ።,spk_216df4b3258f,am,9.293,8.668,0.626,9.293,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b878d6f079b6,train,በክልሉ የተማሪ ትምህርት ቤት ጥመርታ እስከሚጣጣም መሰል የትምህርት ቤት ግንባታስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.053,9.421,0.633,10.053,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_984880cd5fb4,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የፅዳት እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተካሄደ ሲሆን ከ860 ሺህ ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ለትምህርት ቤት ምገባ እና ለአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ የሚውል ቁሳቁሶች ድጋፍም ተደርጓል።,spk_216df4b3258f,am,14.573,13.542,0.68,14.573,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e58504668136,train,በእውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን የላቀ ሚና ተጠናክሮ እንደሚቀጥል  የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ገለጸ።,spk_216df4b3258f,am,9.133,8.38,0.0,9.133,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c7f3ce38434,train,ዓለም አቀፉ የመምህራን ቀን “በአንድነት ለመምህራን፣ በአንድነት ለመጪው ጊዜ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምርምር መድረክ ተካሂዷል።,spk_216df4b3258f,am,9.293,8.833,0.461,9.293,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3e528eb83a7,train,የመስቀል ደመራ በዓልን ለማክበር ወደ ማክበሪያ ስፍራ የሚመጡ የእምነቱ ተከታዮችም የበዓሉን ሃይማኖታዊ ትውፊትና ሥርዓት በመጠበቅ ማክበር እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_216df4b3258f,am,9.733,9.067,0.666,9.733,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_276685a60520,train,በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ያገለጹት ኃላፊዋ፥ የሃይማኖት አባቶችና የበዓሉ ታዳሚዎችም በዓሉን ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_216df4b3258f,am,15.133,14.641,0.0,15.133,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_648623883de2,train,በዚሁ ምድብ ትናንት በተደረገ ጨዋታ አዘጋጇ ሞሮኮ ኮሞሮስን 2 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_216df4b3258f,am,7.093,5.468,1.626,7.093,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ac693ad1d31,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተሳተፉትና ድጋፉን የተረከቡት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ፤ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_216df4b3258f,am,8.414,7.526,0.459,8.414,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1dc4079e27e2,train,እሴቶችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወካይነት ለማስመዝገብ በተደረገው ጥረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ብቻ አምስት ወካይ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.534,9.634,0.528,10.534,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb4c51dddee8,train,እያመረቱት ያለው የፕላስቲክ ግድግዳ አሁን ላይ የግንባታ ግብአት ሆኖ ከሚያገለግለው የሲሚንቶ ብሎኬት በ40 በመቶ የሚቀንስ መሆኑን አብራርቷል።,spk_ddd627a5e16f,am,9.614,8.966,0.647,9.614,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e40cb6c5a9f,train,"አያይዘውም “እጥረቱ የተከሰተው ምግብ ባለመኖሩ ምክንያት ሳይሆን የኢትዮጵያ መንግሥት በማደናቀፉ ነው"" ሲሉ ይከሳሉ ።",spk_ddd627a5e16f,am,6.614,6.252,0.361,6.614,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03df31486462,train,የቻይና ሪፐብሊክ መንግስት አካታችና ሚዛናዊ አካሄድን በመከተል ለዓለም ሰላምና መረጋጋት እያደረገ ላለው ሚና ያላቸውን ክብርና አድናቆት ገልጸዋል፡፡,spk_ddd627a5e16f,am,9.454,8.853,0.6,9.454,-22.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_387589420f1c,train,መንግስት ከሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ አሳልፎ የነበረው በትግራይ ያለው አርሶ አደር ተረጋግቶ የእርሻ ስራውን እንዲያከናውን እንዲሁም የእርዳታ ስራው ከወታደራዊ እንቅስቃሴ ነጻ ሆኖ እንዲሰራጭ በማሰብ መሆኑን በተደጋጋሚ አሳውቋል።,spk_ddd627a5e16f,am,17.573,17.204,0.37,17.573,-22.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e6b2f4fe74f,train,የተጣሉ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ለግንባታ ግብአትነት መጠቀም አካባቢን ከብክለት ከመጠበቅ ባሻገር ከዋጋ፣ ከጊዜ ከጥንካሬና ከጥራት አንጻር ከፍ ያለ ጠቀሜታ እንደሚኖረው አስረድቷል።,spk_ddd627a5e16f,am,12.133,11.641,0.492,12.133,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e989d74c7b1c,train,ይህን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠውን የክትባት ስርጭት እንዲያስተባብሩ ስድስት የመድሃኒት ቅመማ ባለሙያዎች ከሃሊፋክስ፣ ማክሌስፊልድ፣ ዊድነስ፣ ጊዩልድፎርድ፣ ኢድግዌር እና ቴልፎርድ ከተሞች እንደተመረጡ በደብዳቤ እንደተገለጸ ተዘግቧል፡፡,spk_ddd627a5e16f,am,17.773,17.296,0.477,17.773,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7dc6a8396c1,train,ዊኒስተን ማኖ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ሀሰተኛ መረጃን በመከላከል አፍሪካን የሚገልፁ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝቡ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.034,8.649,0.0,10.034,-34.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_2f3ffbd6a482,train,በአረንጓዴ አሻራ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ደም ልገሳ እና ቤት እድሳት የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ መልካም ተግባራት መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.674,11.092,0.0,12.674,-30.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_b8e07234c760,train,የደብረ ብርሃን ከተማ  አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት እንዳሉት የወጣቶችን ተሳትፎ ማሳደግ  በተለይ ለከተማ ልማት እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው አመልክተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.594,12.594,0.0,12.594,-31.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_c0bb09824465,train,ከዚህ ጎን ለጎን የትውልዱን ስነ-ምግባርና የሰብዕና ግንባታ ስራን በማጎልበት የሙስና መከላከል ሂደቱ እንደሚጠናከር ይደረጋል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.754,8.95,0.0,9.754,-27.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_2008dbea03bb,train,በተጠናቀቀው በጀት አመት በአራት ወረዳዎች የአጎበር ስርጭት መከናወኑንና በሌሎቹ ወረዳዎች ደግሞ የፀረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን አብራርተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-27.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_ca8e89d6c66e,train,በዚህም በዛሬው እለት በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ያደረጉት የቁሳቁስ ድጋፍ በትምህርት ዘርፉ የታቀዱ ግቦችን ለማሳካት አጋዥ ሚና የሚጫወት ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,10.729,0.421,12.754,-33.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_15d2083e21de,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅ  ወደ ተለያዩ ሀገራት የሚደረጉ የሥራ ስምሪቶችን በአግባቡ በመምራት የዜጎችን ክብርና ጥቅም ማስጠበቅ የሚያስችል መሆኑን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ።,spk_2f0695d132dc,am,14.114,11.194,0.345,14.114,-31.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_ab18d1374f07,train,በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 504 ውጤት በማምጣት ለሽልማት መብቃቷን ገልጻ፣ ያገኘችው ውጤት በትምህርቷ ስኬታማ ለመሆን ስታደርግ የነበረው ጥረት ማሳያ መሆኑን ተናግራለች።,spk_2f0695d132dc,am,14.114,12.211,0.0,14.114,-36.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_78139ddb74f2,train,የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ በበኩላቸው፤ ፆታዊ ጥቃትንና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል በተደረገው ጥረት አበረታች ለውጥ መታየቱን ተናግረዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-30.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_03cff6d6e6b9,train,የገንዳ ውኃ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቃሲም አብዴ በበኩላቸው የ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን በላቀ ጥራት ለመፈፀም የምዝገባ ስራ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.594,12.594,0.0,12.594,-29.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_676fde312f14,train,ቡድናችን በመጨረሻው ደቂቃ በተቆጠረበት ጎል ምንም እንኳን ቢሸነፍም፣ ተጫዋቾቹ እስከመጨረሻው ያሳዩት የቡድን ስሜት እና የማይበገር የጨዋታ ብቃት በእጅጉ የሚያስመሰግን ነው።,spk_2f0695d132dc,am,8.914,7.162,0.0,8.914,-38.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_ba70f1abe7ea,train,ጠንካራ የሆነ የስልጠናና የማብቃት ስርዓት አንዱ  ወሳኝ ጉዳይ ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ ዜጎች በራስ መተማመናቸውና የመደራደር አቅማቸው እንዲያድግ በማድረግ ረገድም አዋጁ ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,10.625,0.0,12.754,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_15dc67577851,train,በብልጽግና ፓርቲ የምዕራብ ጎንደር ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንዳለው ማሩ በበኩላቸው መንግስትና መሪ ድርጅቱ ሁሉንም የልማት አቅሞች በማስተባበር አገራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰሩ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,13.713,12.072,0.0,13.713,-32.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_7c9ecbccc169,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም(ዩኔስኮ) የእ.አ.አ 2001 በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ሽልማት ከላቲቪያዊው የሙዚቃ ባለሙያ ጊዲዮን ክሬመር ጋር ለሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ያገኘችው ሽልማት ተጠቃሽ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,20.354,16.64,0.356,20.354,-34.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_1aecef29a7e4,train,አዋጁ የዘርፉ ተዋንያን ጠንካራ አደረጃጀትና የአሰራር ስርዓት እንዲኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_2f0695d132dc,am,6.114,5.792,0.321,6.114,-34.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_4b9201355c62,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ሕብረተሰቡን በማገልገል ለሀገር ያላቸውን ፍቅር የሚገልፁበት መልካም አጋጣሚ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,6.673,6.077,0.0,6.673,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_fc274833d485,train,ፆታዊ ጥቃት ፈፅመው በተገኙ 289 ግለሰቦች ላይ ከ3 እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-31.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_6550b759bd2e,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪያ ሀሳብ የ2017 የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተካሄዷል።",spk_2f0695d132dc,am,10.594,9.8,0.0,10.594,-30.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_f6d70f26c6d2,train,በክልሉ በ11 ወረዳዎች ከ6 እስከ 11 ወራት ላሉ ህፃናት የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ከመደበኛ ከትባቶች ጋር መስጠት መጀመሩን ጠቅሰው ይህም የህፃናቱን የወባ በሽታ የመከላከል አቅማቸውን እንደሚያሳድገው ገልፀዋል።,spk_2f0695d132dc,am,16.674,16.674,0.0,16.674,-30.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_2fe2731baec8,train,በክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ላይ  የክልሉ፣ የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮችና  ወጣቶች ተገኝተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.473,8.916,0.0,9.473,-29.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_d900f0a5921d,train,በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና የአቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ዘሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የክልሉን ሰላም ለማጽናት በሚደረጉ ጥረቶች የወጣቱ ተሳትፎ የጎላ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,16.113,12.351,0.332,16.113,-33.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_32f9cdc255c2,train,የ57 ዓመቷ ሙዚቀኛ በቅርቡ በኢትዮጵያ ቆይታ አድርጋለች።,spk_2f0695d132dc,am,4.994,4.273,0.0,4.994,-35.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_bdeda4420103,train,የተደረገው ድጋፍም በአዲሱ የትምህርት ዘመን አቅም ለሌላቸው ታዳጊዎች የመማር እድልን የሚከፍትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘውን ግብ ለማሳካት አጋዥ ሚና እንደሚጫወትም አስረድተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.354,10.49,0.319,12.354,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_ae938de91dc1,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ሌሎች የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች በምርቃት መርሀ ግብሩ ለመታደም ባህርዳር ገብተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,7.713,6.831,0.0,7.713,-28.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9a35f2ae4090,train,ዛሬ ጠዋት የበላሁት ምግብ ተመርዞ ድንገት ሆዴን ክፉኛ ስላመመኝ እና ራሴን እያዞረኝ ስለሆነ፣ እባክህ አፋጣኝ መኪና ፈልግና በአቅራቢያ ወደሚገኝ ሀኪም ቤት ውሰደኝ።,spk_2f0695d132dc,am,10.114,9.007,0.0,10.114,-36.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_f59f6c95093f,train,ወይኔ ፈጣሪዬ! ድንገት መንገድ ላይ ስሄድ ጉድጓድ ውስጥ ገብቼ ወድቄ እግሬን ክፉኛ ስለተሰበርኩ፣ እባካችሁ በአካባቢው ያላችሁ ሰዎች ቶሎ ብላችሁ እርዱኝ!,spk_2f0695d132dc,am,9.873,8.057,0.0,9.873,-36.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_850c650bb561,train,የአዲስ አበባ ለውጥ ተጨባጭ ነው። አሮጌ ሕንጻዎች በግዙፍ ሕንጻዎች መተካት ጀምረዋል፤ የመሰረተ ልማቱ ግንባታ፣ ከተማዋን የማስተሳሰር ስራ እና የትራንስፖርት አገልግሎቱ ለውጥ እያሳየ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,9.633,8.431,0.0,9.633,-33.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_cc5db60e9660,train,ከጋምቢያ የመጣው አብዱላሂ ሴይ በበኩሉ፤ የዓድዋ ድል ለአፍሪካውያን የጀርባ አጥንት መሆኑን ጠቅሶ፤ መታሰቢያው ታሪክን የምንማርበት ድንቅ ቦታ ነው ሲል ተናግሯል፡፡,spk_2f0695d132dc,am,10.754,9.563,0.0,10.754,-30.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_fd9477f8325e,train,በ227 ሚሊየን ብር ለ2018 የትምህርት ዘመን አገልግሎት የሚውሉ የመማሪያና ማስተማሪያ መጻሕፍት በማሳተም እየተሰራጨ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።,spk_2f0695d132dc,am,12.114,10.792,0.341,12.114,-33.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_ce90dbe58316,train,ድጋፉን ያስረከቡት የፕላን ኢንተርናሽናል አስተባባሪ አቶ ዳንዔል ዳርጫ፤ አካባቢው ስደተኞች የሚገኙበት በመሆኑ ድርጅቶቹ  ሰብዓዊ ተግባራት ላይ በቅንጅት እየሰሩ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.473,9.309,0.0,11.473,-33.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_d967d2c0995e,train,ከዓይነ ስውራን ተሸላሚ ተማሪዎች መካከል ተማሪ እንየው አትርሳው በበኩሉ በተፈተናቸው አምስት የትምህርት አይነቶች 407 ውጤት በማምጣት እውቅናና ሽልማት ማግኘቱን ነው የተናገረው።,spk_2f0695d132dc,am,12.834,10.623,0.37,12.834,-36.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_6cb15deecd95,train,በመድረኩ ላይ  የተገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንደተናገሩት ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለህብረተሰቡ ካለው ጠቀሜታ አኳያ ቀጣይነት ባለው መልኩ ተጠናክሮ ሊተገበር ይገባል።,spk_2f0695d132dc,am,13.233,11.088,0.401,13.233,-31.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_775750e8550d,train,የክልሉ መንግስት እሷን ጨምሮ ውጤታማ ለሆኑ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት መስጠቱ በቀጣይ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ጠንክራ በመማር ትልቅ ደረጃ ላይ ለመድረስ መነሳሳት እንደፈጠረላት ገልጻለች።,spk_2f0695d132dc,am,13.553,11.22,0.0,13.553,-33.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_17fbbd68ae80,train,ያ ቀይ ጃኬት የለበሰው ወጣት የሴትዮዋን ቦርሳ በሀይል ነጥቋት በፍጥነት እየሮጠ ስለሆነ፣ እባካችሁ ከፊት ያላችሁ ሰዎች አቋርጣችሁ ያዙትና ለፖሊስ አስረክቡት!,spk_2f0695d132dc,am,10.354,9.244,0.0,10.354,-36.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_5754bb6b658a,train,በቆይታቸውም በመጠናቀቅ ላይ ባለው የ2017 በጀት ዓመት በሰቆጣ ቃል ኪዳን ከ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ህጻናትን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.354,9.129,0.0,10.354,-32.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_c3ba83af1869,train,ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማርም ባለፈው በጀት ዓመት ግንባታቸው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ 60 የመማሪያ ክፍሎችን ለአገልግሎት ዝግጁ የማድረግ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.633,11.633,0.0,11.633,-30.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_a24d62dfabec,train,በአጥፊዎች ላይ አስተማሪ ፍትህ ለመስጠት የተጀመሩ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባልም ነው ያሉት።,spk_2f0695d132dc,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-27.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_dfb0669c27cf,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ጠቅሰው አገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.233,10.207,0.0,11.233,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_8a5cf358cf77,train,ከግንዛቤ ፈጠራው ጎን ለጎን ወጣቱ ነገ የተሻለ አገር መረከብ እንዲችል በሙስና መከላከል እንቅስቃሴው የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ማነሳሳት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.114,10.363,0.0,12.114,-29.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_8c0627ea43c5,train,ያስመዘገብኩት ውጤት ሌሎች አካል ጉዳተኞችም ጠንክረው ከተማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ማሳያ ነው ያለው ተማሪው፣ ሽልማቱና እውቅናው የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል።,spk_2f0695d132dc,am,13.233,11.177,0.0,13.233,-34.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_2f343084fbfa,train,ተራ ሰው ተራ ሰዎች በሚነሱበት ሰዓት በመነሳትና ተራ ሰዎች ከቤት በሚወጡበት ሰዓት በመውጣት ጥዋቱን በወረፋ በጭቅጭቅ በግርግርና በመጋፋት በተጨናነቀ መንገድ ነው የሚጀምረው ።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,12.04,0.0,12.754,-36.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_899e6dbb1d8e,train,"""በችግር ላይ የሚኖሩ ሌሎች አቅመ ደካሞችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ እንደእኔ አገርና ትውልድን እየመረቁ እንዲኖሩ ማደረግ ይገባል"" ሲሉም ገልጸዋል።",spk_96f14cfe312f,am,11.254,10.374,0.446,11.254,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_0946679062f3,train,የባህል ቡድኑ የብሔር ብሔርሰቦችን ሙዚቃ፣ ጭፈራ እና ባህላዊ አልባሳት በተለያዩ የአፍሪካ፣ አውሮፓ እና ኤዥያ ሀገራት በመጓዝና በማሳየት ትልቅ የባህል ዲፕሎማሲ ስራ እንደሚሰራ ጠቁመዋል፡፡,spk_96f14cfe312f,am,14.254,13.399,0.0,14.254,-22.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c26e0dc5e52b,train,ትምህርት ቤቶች ዕውቀት በመስጠት ትውልድን ከመገንባት ባለፈ ህይወት በመታደግ ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑ ተገለፀ።,spk_96f14cfe312f,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_277db20ef83e,train,ይህንን በመገንዘብም ሚኒስቴሩ ለወጣቶች ስልጠና በመስጠት ሰላምና ሕብረብሔራዊ አንድነት ይበልጥ እንዲጠናከር  ለማስቻል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እያሰማራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_96f14cfe312f,am,14.133,13.439,0.364,14.133,-20.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_bc9d56258002,train,አምና 350 ዩኒት ደም የትምህርት ቤቱ መምህራንና ተማሪዎች መለገሳቸውን ጠቅሰው ዘንድሮ እስከ 600 ዩኒት ደም ለመሰብሰብ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,11.373,9.867,0.616,11.373,-21.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_69b7989f2b67,train,በአዲስ አበባ ብቻ ከ100 ሺህ በላይ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን የገለፁት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ በዚህም የተማሪዎች፣ የመምህራንና ርዕሰ መምህራን ድርሻ ከፍተኛ ነበር ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,10.094,9.741,0.353,10.094,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_33dd0d60163b,train,በተያዘው በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ 550 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ አቅደን እየሰራን ነው ያሉት ምክትል ዳይሬክተሩ በመጀመሪያው ሩብ ዓመትም ከ120 ሺህ  በላይ ዩኒት ደም መሰብሰቡን ገልፀዋል።,spk_96f14cfe312f,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_68d1ae454f98,train,የሀገርን መልካም ገጽታ የመገንባት ስራው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስተው፤ በቅርቡም የኢትዮጵያን ቱባ ባህል የሚያስተዋውቅ የባህል ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት እንደሚጓዝ ተናግረዋል።,spk_96f14cfe312f,am,12.854,12.387,0.0,12.854,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ce3a7569850a,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው ዘርፍ በርካታ የበጎ ፈቃድ ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_96f14cfe312f,am,9.094,8.376,0.356,9.094,-20.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_663f87a8a273,train,ትምህርት ቤቶች ዕውቀት በመስጠት ትውልድን ከመገንባት ባለፈ ህይወት በመታደግ ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን ጠቁመው በተቋማቱ ያለውን ወጣት ማህበረሰብ በመጠቀም ከአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ለመሰብሰብ የታቀደውን 130 ሺህ ዩኒት ደም ለማሳካት ርብርብ እንደሚደረግም ጠቁመዋል።,spk_96f14cfe312f,am,20.334,18.726,0.0,20.334,-22.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_f39379342039,train,በአሁኑ ወቅት የደም መሰብሰብ ስራን ለመጀመር ከደም ባንክ አገልግሎት ሰብሳቢ ባለሙያዎችን እየጠበቅን ነው ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,6.814,5.873,0.323,6.814,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_cd96a7b7a47b,train,ከመምሪያው የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በዞኑ በተያዘው የክረምት ወራት በሚካሄድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ከ880 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ታቅዷል።,spk_96f14cfe312f,am,12.254,11.918,0.0,12.254,-20.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_26bc1227a36b,train,6. ኮሎ ቱሬ እና ያያ ቱሬ (ኮትዲቭዋር),spk_ca70ec595fe5,am,3.352,2.547,0.804,3.352,-37.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4de175d040cb,train,ሲዳማ ቡና በ29 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,4.368,3.03,0.927,4.368,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6ec53c0e839,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አዲስ አበባ ከተማ የመጨረሻውን 14ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.47,5.652,0.817,6.47,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6aa83bac524,train,በሊጉ 17ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ56 ነጥብ መሪነቱን አጠናክሯል። ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በጊዜያዊነት ወደ ዘጠኝ ከፍ አድርጓል።,spk_ca70ec595fe5,am,10.392,5.415,0.416,10.392,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bac4b49c75f,train,ካሪክ ከዳረን ፍሌቸር ቦታውን በመረከብ ስራውን ነገ ጠዋት በይፋ ይጀምራል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.701,4.451,1.082,6.701,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdc64b63133,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሸገር ከተማ በ12 ነጥብ 15ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.19,4.767,0.423,5.19,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19117425bea0,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት እስከ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.288,4.996,0.899,6.288,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e13e429d54ee,train,ሁለቱ ቡድኖች በ 14 ኛ ሳምንት አቻ ከተለያዩባቸው መርሐ-ግብሮች በኋላ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc5ab58f1622,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በአስቶንቪላ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.848,4.471,0.377,4.848,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_091f340ef80e,train,ስልጠናውን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 197 ወጣቶች ስልጠናውን እንዲወስዱ መደረጉን አስታውሰዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.589,6.233,0.356,6.589,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a678d0ee257c,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር መቀሌ 70 እንደርታ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.605,6.375,0.426,7.605,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76455d59b864,train,በወቅቱ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ  ኮንጎ ዛምቢያን በማሸነፍ ዋንጫውን ስታነሳ የታሪካዊው ድል አካል ነበሩ።,spk_ca70ec595fe5,am,3.803,3.053,0.445,3.803,-40.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e429d49cb567,train,አብዛኛዎቹ ስደተኞች ወደ አውሮፓና ጣልያን ተስፋ በማድረግ 300 ኪሎ ሜትር ገደማ  ከሊቢያ ባህር ዳርቻ መነሳታቸውም ተገልጿል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.611,5.262,0.348,5.611,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f16b1fb4687e,train,ባለፉት ሁለት ተከታታይ የሊጉ ጨዋታዎች የተሸነፈው ሀዲያ ሆሳዕና ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.811,4.489,1.94,6.811,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_faa4c9d38b0e,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ17 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ኢትዮጵያ ቡና በ19 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,8.171,6.481,0.373,8.171,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21bb29cd5c25,train,ሮጀር ሚላ ለካሜሮን፣ አብዱልከሪም ሜሪ ለሞሮኮ በወቅቱ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው።,spk_ca70ec595fe5,am,3.427,3.018,0.408,3.427,-40.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f45bfe17ed8,train,ሸገር ከተማ በ20 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል። ምድረ ገነት ሽሬ በ22 ነጥብ 11ኛ ላይ ተቀምጧል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.83,4.599,0.381,5.83,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c68de28366f6,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ምህረት ታፈሰ እና ትዕግስት ኃይሌ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,8.048,6.945,0.705,8.048,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5967ade85933,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ13ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ አዲስ አበባ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.171,5.819,0.352,6.171,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1376c9bb467f,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ የሚደረገው ጨዋታ ሸገር ከተማ እና ምድረ ገነት ሽሬን ያገናኛል።,spk_ca70ec595fe5,am,3.568,3.568,0.0,3.568,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_659a7fa7b1cd,train,ኤፍኤ ካፕ እ.አ.አ በ1871 መጀመሩን መረጃዎች ያመለክታሉ።,spk_ca70ec595fe5,am,7.643,4.912,1.627,7.643,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a3f6ee885a8,train,ቡድኑ በ23 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.067,3.17,0.0,4.067,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb0c6e9b757b,train,አርሰናል በ30 ነጥብ ሊጉን እየመራ ይገኛል። ብሬንትፎርድ በ19 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.061,5.688,0.373,6.061,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1558470eedb,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ዛሬ ይጀመራል,spk_ca70ec595fe5,am,2.971,2.598,0.373,2.971,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d33a0412a174,train,በባለሙያዎች ኮሚሽኑ የቀረበውን የምርመራ ሪፖርት ከተቃወሙ ሀገራት መካከል፤ ቻይና፣ ሩሲያ፣ ኪዩባ፣ ቤላሩስ፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ቬንዙዌላ እንዲሁም የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።,spk_2b0238964e52,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b19788b1346e,train,የአሜሪካ ባለስልጣናት ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደነገሩት ከሆነ ደግሞ እሁድ የተወሰደው የድሮን ጥቃት በካቡል አየር ማረፊያ አቅራቢያ በሚገኙ መኖሪያ አካባቢ የአጥፍቶ ጠፊዎች በተሸከርካሪ ላይ ፈንጂ ሲጭኑ በመታየታቸው ተሸከርካሪው በሚሳኤል እንዲመታ ተደርጓል ብለዋል፡፡,spk_2b0238964e52,am,21.573,20.08,0.0,21.573,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c274ebd6697,train,በዚህ ወቅት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ጥፋቶችን ለመመርመርና ተጠያቂነትን ለማምጣት የኢትዮጵያ መንግስት ከተመድ እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆኑንና ይህንንም እየተገበረ ይገኛል ብለዋል።,spk_2b0238964e52,am,16.014,14.77,0.384,16.014,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7846db21baf5,train,ከተሰነዘረው የድሮን ጥቃት በኋላ የበርካታ ህጻናትን አስክሬን መሰብሰባቸውን አህመዱዲን የተባሉ የአይን እማኝ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል፡፡,spk_2b0238964e52,am,10.813,9.377,0.374,10.813,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47f67c1f57f8,train,ኢትዮጵያ ከአህጉሪቱ በመርመር አቅም  ከደቡብ አፍሪካ፣ ሞሮኮና ግብጽ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ ትግኛለች፡፡,spk_2b0238964e52,am,6.774,6.323,0.45,6.774,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e440820ac34,train,ድርጊቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ክስተቶች እየተበራከቱ መምጣታቸው ለዲሞክራሲ ተሟጋቾች የማንቂያ ደወል መሆን አለበት ሲሉ መናገራቸውን ኤስ ኤ ቢሲ ኒውስ ዘግቧል።,spk_2b0238964e52,am,12.213,11.833,0.381,12.213,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1599e462fcac,train,ድርጅቱ ይህን ካሳ ለተጎጂ ቤተሰቦች ለመክፈል የተስማማ መሆኑን የድርጅቱ ሀላፊ ዴቪድ ካልሆን መግለጻቸው የተጠቀሰ ሲሆን፤ ሀላፊው አክለውም “እንዲህ አይነት ትክክለኛ ውሳኔ ላይ መድረሳችን ለድርጅታችን ተዓማኒነት መጨመር ትልቅ ዋጋ አለው” ሲሉ መናገራቸውንም የዜና ምንጩ ጨምሮ ገልጿል፡፡,spk_2b0238964e52,am,18.334,17.675,0.324,18.334,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd70e3e0b836,train,በጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በአገሪቱ መከላከያ ጦር ላይ ጥቃት መፈጸሙን ገልጸው፤ መንግስትም ይህንን ተከትሎ ወደ ሕግ ማስከበር ዘመቻ ገብቷል ሲሉ አስረድተዋል።,spk_2b0238964e52,am,11.293,10.211,0.781,11.293,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34ed075dee12,train,ከሁለት ዓመት በፊት የኢንዶንዢያው ላየን ኤር እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ላይ ከደረሰው አሰቃቂ አደጋ ጋር ተያይዞ አውሮፕላኑ ከበረራ ውጪ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል።,spk_2b0238964e52,am,11.973,11.036,0.0,11.973,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10adbebe8e5f,train,እስከ አሁን የነብስ አድን ሰራተኞች የምግብና የመድኃኒት አቅርቦት ለሰራተኞቹ እያቀረቡ  ሲሆን የአካባቢው ባለስልጣናት ወደ ሰዎቹ ለመድረስ በዋሻው ፍርስራሽ ውስጥ ቁፋሮ ለመጀመር መዘጋጀታቸው ተመላክቷል።,spk_2b0238964e52,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_816ef0400b7d,train,በህንድ በሰሜናዊ ግዛት የመሰረተ-ልማትና የልማት ኮርፖሬሽን ባለስልጣን አንሹ ማኒሽ ካሃልኮ የቁፋሮ ስራው ዛሬ እንደሚጀመር ነው ያሰታወቁት።,spk_2b0238964e52,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d54c3126624,train,የቁጥጥር ስርዓቱን ለማጠናከር በተሰራው ስራ ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የኤም ኤል 3 ደረጃ (Maturity Level 3) ማግኘቷ ትልቁ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.493,10.059,0.434,10.493,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_026705b2274b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን በኢትዮጵያ ለውጥ ታላቅ አሻራ አኑረዋል ያሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ፤ በዓለም ገናና ዩኒቨርሲቲ ለማድረግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.934,10.557,0.377,10.934,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d93b35fe0be5,train,አንዱ ያለሌላው ምንም መሆኑን በተገነዘበ ሥነ - ልቦናዊ አካሄድ መጓዝ ይበጃል ያሉት ባለሙያው፤ ለሌሎች መኖርን፣ ወንድማማችነትን መላበስ ለጤናማ ኑሮ መሠረት መሆኑንም ይገልጻሉ።,spk_330792bb3f3b,am,11.293,10.693,0.601,11.293,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ddcee158e0d,train,በዚህም የሀገር ውስጥ የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ምርት የገበያ ድርሻ ከስምንት በመቶ ወደ አርባ ሁለት በመቶ ማድረስ መቻሉን አንስተዋል፡፡,spk_330792bb3f3b,am,8.373,7.63,0.744,8.373,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a8bb7085841,train,ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ በመወከል ብሔራዊ ጥቅሟን ያስከበሩ ዲፕሎማቶችን መፍጠሩንም ገልጸዋል።,spk_330792bb3f3b,am,5.293,4.758,0.536,5.293,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_368b9c9114f3,train,ከሀብት አጠቃቀም፣ ከሰው ሀይል፣ ከአካዳሚክ ፕሮግራሞች፣ ከአደረጃጀት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በፍጥነት ለመፍታት እንዴሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_330792bb3f3b,am,7.694,7.211,0.482,7.694,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc6f8a6edb5d,train,ሀገር በመምራት ለውጥ አምጥተዋል፣ የንግድ ተቋማትን መርተው ባለጸጋ ሆነዋል፣ በሕክምና ተሰማርተው ሚሊዮኖችን ፈውሰዋል ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,6.894,6.303,0.591,6.894,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69566343b210,train,በዓሉ እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የብሔረሰቡ አባላት እና ምሁራን የማስተዋወቅ እና የማልማት ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_330792bb3f3b,am,8.893,8.093,0.467,8.893,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_265024dd4f63,train,ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶችን ለመቀነስ የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ስርዓት ተዘርግቶ የቁጥጥር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.493,9.663,0.831,10.493,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e62361ab1f58,train,"ከሳሃራ በታች ያሉ አፍሪካ አገራት የአስትራዜኒካ ቢሮ ዳይሬክተር አሚት ባክሪ በበኩላቸው፤ አስትራ ዜኒካ ""ሄልዚ ሀርት አፍሪካ"" በተሰኘ መርሃ ግብር በኩል በአፍሪካ 77 ሚሊዮን አፍሪካዊያን የደም ግፊት ተጋላጭነት ምርመራ ማካሄዱን ተናግረዋል።",spk_330792bb3f3b,am,15.334,13.952,0.445,15.334,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f261655bd9f,train,ወይዘሮ ማርታ ሸንቁጤ በበኩላቸው በባለሙያዎች የሚሰጣቸውን የክህሎት ትምህርት ተጠቅመው የቤተሰባቸውን የአመጋጋብ ሥርአት በማሻሻላቸው የልጆቻቸው የእድገትና የጤና ሁኔታ መሻሻሉን ተናግረዋል።,spk_330792bb3f3b,am,12.934,10.933,0.0,12.934,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_270b1edc89b7,train,በተመሳሳይም የሽግግር ፍትህ የህግ ማዕቀፎችን በመዘርጋት ሰላምን ለማስፈን ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_330792bb3f3b,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dfc1b2294fc,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ከ75 ዓመት በፊት በ50 ተማሪዎች ማስተማርን አሀዱ ብሎ የጀመረው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጉዞው 300 ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,12.573,12.126,0.0,12.573,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000bd7490029,train,በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ የስርዓተ ምግብ ሞዴል መንደር ምርቃትና የስንዴ ክላስተር ልማት የመስክ ምልከታ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_330792bb3f3b,am,8.573,7.837,0.737,8.573,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2d21fa70074,train,ትውልዱ በመልካም ስነ-ምግባርና እሴት እንዲታነጽ በትምህርት ቤቶች የሰላም ክበባትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ደግሞ የሰላም ፎረሞችን በማደራጀት በሰላም ግንባታ ላይ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_faad21729a07,train,በጤናው ዘርፍ የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርታማነትንና አቅርቦትን ከማሳደግ አኳያ ስኬቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_330792bb3f3b,am,9.094,8.497,0.597,9.094,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fc8d5490dd1,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተጀመረው የሥርዓተ ምግብ ሞዴል መንደር ምስረታ ውጤታማ በመሆኑ ወደሌሎች ዞኖች ለማስፋፋት እንደሚሰራ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።,spk_330792bb3f3b,am,8.254,7.785,0.468,8.254,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07ae575f05e8,train,የባለድርሻ አካላት የሰላም ግንባታ ስራዎች እንዲጠናከሩ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተመላከተ።,spk_330792bb3f3b,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3425c28cccc1,train,በመሆኑም የዚህ ማህበር አባል በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልፆ ፤ በበጎ ፍቃደኝነት የሚሰጠውን የደም ልገሳ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግሯል።,spk_b713648c9960,am,7.873,7.511,0.0,7.873,-36.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c604b20e0b5,train,የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ውሳኔ ሰጪነት ሚና የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,8.514,7.984,0.0,8.514,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef26f016c4cf,train,እነዚህም የዞኑን ህዝብ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች  በቅርበት እንዲመለሱ ማገዛቸውን ነው የገለጹት።,spk_b713648c9960,am,6.774,6.064,0.0,6.774,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_faf5a16257d4,train,ሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት፡- አሰቃቂ ወይም አስጨናቂ የሕይወት ተሞክሮዎች (ጾታዊ ጥቃቶች፣ ኪሳራ፣ አደጋዎች)፣ የግለሰባዊ ባሕርይዎች (ፍጹም ካልሆነ የሚል አስተሳሰብ (Perfectionism) እና ዝቅተኛ በራስ መተማመን) የሚሉት ደግሞ በሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት ተነስተዋል።,spk_b713648c9960,am,18.794,17.051,0.0,18.794,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_938260d82976,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ3 ሺህ 600 በላይ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቅሰው በወጣቶች በተከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ህዝቡ ተጠቃሚ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,12.493,12.062,0.0,12.493,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a7ae1d06b80,train,ለዚሕም አዳዲስ መማሪያ ክፍሎችን በመገንባት፣ ያረጀቱን በመጠገን፣ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎች፣ ጥቁር ሰሌዳዎችና ሌሎች ቁሳቁሶችን በማደስ ለመማር ማስተማር ስራው ዝግጁ ሆነዋል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,12.293,11.526,0.333,12.293,-35.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57fad0380c5f,train,በክልሉ በተጀመረው በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰራርን እስከታች ተደራሽ በማድረግ ሙስናን በጋራ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_b713648c9960,am,9.774,8.631,0.0,9.774,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e71c1748f2bc,train,የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል የምታስተዳድርበት ሥርዓት በአህጉሪቷ አባል ሀገራት ጭምር በአርዓያነት የሚታይ ነው።,spk_b713648c9960,am,10.594,10.246,0.0,10.594,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab1a7ced8577,train,አደረጃጀቱ መንግስታዊ አገልግሎት የተሳለጠ እንዲሆን ማገዙንና ነዋሪውም ጊዜውን በልማት ላይ እንዲያሳልፍ ማድረጉን የተናገሩት ደግሞ የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ታከለ ኤልያስ ናቸው።,spk_b713648c9960,am,12.213,10.753,0.319,12.213,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5137209905aa,train,በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ በመከላከል ሁለንተናዊ ተጠቃሚነታቸው እንዲረጋገጥ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_b713648c9960,am,12.114,11.411,0.0,12.114,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48889b745c22,train,ትውልድን በስብእና መገንባት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር ከፍተኛ ሚና እንዳለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።,spk_b713648c9960,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73d722a80f93,train,ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት 267 ባህላዊ ፍርድ ቤቶችና 13 ይግባኝ ሰሚ ችሎት መቋቋሙን ጠቅሰዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,9.653,8.302,0.527,9.653,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_65e205c461e7,train,የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶችን ተሳትፎ ይገድብ የነበረው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጅ ቁጥር 621/2001 ተሻሽሎ በሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 ተተክቷል፡፡,spk_b713648c9960,am,15.454,14.422,0.0,15.454,-34.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb1ed7a07d25,train,ለስድስት ዓመታት የአይን ብርሀናቸውን  በማጣታቸው ከቤት ለመዋል  መገደዳቸውን  ያነሱት ደግሞ በራያ ቆቦ ወረዳ የተኩለሽ ቀበሌ ኗሪ የ60 ዓመቷ ወይዘሮ ትርንጎ ገሠሠ ናቸው።,spk_b713648c9960,am,11.254,10.363,0.577,11.254,-35.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_488a7ab3b97c,train,በተለይም አለመግባባቶች በቅርበት በአባገዳዎችና በሀገር ሽማግሌዎች እንዲፈቱ የባህላዊ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስርአት  መተግበሩን አስረድተዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,9.473,8.403,0.0,9.473,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6479fbf55b67,train,ቀኑ በእግር ጉዞ የተከበረ ሲሆን በእለቱም ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች  እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_b713648c9960,am,7.694,7.085,0.608,7.694,-32.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_900c18522253,train,አህጉራዊ የሰብዓዊ ጉዳዮችን በአፍሪካዊ መፍትሔ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ በአፍሪካ ሕብረት የጤና፣ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የማህበራዊ ልማት ኮሚሽን ገልጿል።,spk_b713648c9960,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_120d0befb951,train,ኃላፊው እንዳሉት፤ በተለያዩ ምክንያት   ወደ ስራ ያልገቡ ትምሕርት ቤቶችንም ወደ ስራ ለማስገባት ከሕብረተሰቡ፣ ከሐገር ሽማግሌዎች፣ ከሐይማኖት አባቶችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው።,spk_b713648c9960,am,11.334,10.973,0.36,11.334,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_840fb4968e89,train,ሀገራዊ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄ ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ ወጣቶች ገለፁ።,spk_b713648c9960,am,8.854,8.536,0.0,8.854,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e1d318b192d,train,በዞኑ ሐይቅ ከተማ የሐይቅ ቁጥር 2 አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ርዕሰ መምህር አንተነህ አራጌ በበኩላቸው፤  ለትምሕርት ዘመኑ ከ2 ሺሕ 400 በላይ ተማሪዎችን መዝገቦ ለማስተማር  መታቀዱን ተናግረዋል።,spk_b713648c9960,am,14.114,13.414,0.0,14.114,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c870fd88a41e,train,በዚህም ሀገር ተረካቢ ወጣቶች በሚካሄደው ምክክር ከፍተኛ ተሳትፎ በማድረግ፣ የዳበሩ ሀሳቦችን በማመንጨት፣ አጀንዳቸውን በማስያዝና ምክረ ሀሳብ በመስጠት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_b713648c9960,am,13.553,13.152,0.0,13.553,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6e1f5780a16,train,የሙከራ መርሃ ግብሩ እስከ እ.አ.አ ጁላይ 2025 እንደሚቆይና በሀገር አቀፍ ደረጃ ሙሉ ለመሉ መተግበር እንደሚጀመርም ዘገባዎቹ ይጠቁማሉ።,spk_b713648c9960,am,8.014,7.69,0.0,8.014,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_251579426cff,train,ተማሪዎችን የመመዝገብ ስራን እስከ ነሐሴ 19/2017 በማጠናቀቅ መስከረም 5/2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,10.393,10.088,0.306,10.393,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_254c679687f1,train,በወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባር የበርካታ አረጋዊያንና አቅመ ደካሞች እንባ እየታበሰ መሆኑን የጠቀሱት ወይዘሮ ሙና ከዚህም ባለፈ ተግባሩ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጡን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,12.793,11.856,0.0,12.793,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2de9e3a3af60,train,ከዚህም ባለፈ ለሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ በንጹህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት፣ጤና፣ ግብርና እና ሌሎች የልማት መስኮች ጉልህ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እያስቻላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,11.594,11.271,0.323,11.594,-33.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f5e179a6d0b,train,ሥነ-ልቦናዊ ምልክቶች፡- ከመጠን በላይ መጨነቅ (ስለ ዕለታዊ ነገሮች፣ ብዙ ጊዜ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ስሜት)፣ የፍርሃት ስሜት፣ እየመጣ ያለ ከፍተኛ ጥፋት እንዳለ መሰማት፣ እረፍት ማጣትና ትኩረት የመሰብሰብ ችግር መሆናቸውን ያነሳሉ።,spk_b713648c9960,am,15.094,14.165,0.385,15.094,-34.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cca7985ec41c,train,ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድሃኒቶችን ለመከላከል የተዘጋጀው አዲሱ ስትራቴጂ የህብረተሰብ ጤናን ለመጠበቅ ወሳኝ በመሆኑ የሚመለከታቸው ተቋማት መረባረብ እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b713648c9960,am,14.213,13.042,0.326,14.213,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_374ae2664522,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)  በበኩላቸው፤ ዩኒቨርሲቲው ትውልድን በማነፅ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,9.354,8.25,0.313,9.354,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fb501390dd3,train,በዚህ ዓመት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ ባር ኮድ ያላቸው የመኪና ማለፊያ(car pass) እና የክብር እንግዶች የመግቢያ ባጆች መዘጋጀታቸውንም የሃይማኖት መሪዎች አስታውቀዋል።,spk_b713648c9960,am,12.293,11.289,0.0,12.293,-35.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56d4ca8415ef,train,ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል ለሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የኦንላይን አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ገልጸው፤ ሪፎርሙ በመንግሥትና በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መካከል ይበልጥ መቀራረብ በመፍጠር ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,15.194,14.19,0.334,15.194,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6a692aa323d,train,በዚህም ተመራቂዎች ነገ የተሻለች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግና ግባቸውን ለማሳካት ጠንክረው መስራት አለባቸው ነው ያሉት።,spk_b713648c9960,am,8.354,6.786,0.907,8.354,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb880c9a829e,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው የወጣቶች የምክክር መድረክ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የተውጣጡ ከ7 መቶ በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡,spk_b713648c9960,am,12.934,11.273,0.357,12.934,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c274ec48cc26,train,ሥነ-ሕይወታዊ ተጋላጭነት፡- ጄኔቲክስ (በቤተሰብ የጭንቀት ህመም ያለበት ሰው መኖር)፣ አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት፣ የአካላዊ ጤንነት እክሎች (የታይሮይድ በሽታ፣ የልብ ምት መዛባት፣ አስም) በዚህ የአጋላጭነት ምድብ ይነሳሉ።,spk_b713648c9960,am,16.694,14.591,0.673,16.694,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_864e408ef870,train,የክረምቱ   የዝናብ ስርጭት በፈጠረው ክፍተት የቀነሰውን ምርት ለማካካስ የውሀ አማራጮችን በመጠቀም የመስኖ ልማት እንደሚጠናከር ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_936911709a7f,train,በዚህ ረገድ በከተማ አስተዳደሩ በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው አልፎ አልፎ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,14.633,13.82,0.0,14.633,-32.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3833ecfd5d,train,በትምህርት ቤቶቹ የነጻ የምገባ ስፍራዎች ተዘጋጅተው ለተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጡም ተገልጿል።,spk_b713648c9960,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bce7cc24caa,train,በገጠር አካባቢ በቂ መሰረተ መሰረተ ልማት አለመኖር እና የመጋዘን እጥረት ወጥ የሆነ የምግብ አቅርቦት እንዳይኖር በማድረግ በምገባ መርሃ ግብሩ ላይ ተጽእኖ እያሳደረ ይገኛል።,spk_b713648c9960,am,10.153,9.373,0.0,10.153,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed454eb290e2,train,4ኛው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ዘርፎች የጋራ ጉባኤ በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።,spk_b713648c9960,am,6.854,5.63,0.32,6.854,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9966f253f82,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ሀገራዊ ሰላምን በማስጠበቅ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት በማገዝ ረገድ እያደረጉ ያለውን ተሳትፎ ማጠናከር እንዳለባቸው በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ወጣቶች ክንፍ  ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡,spk_b713648c9960,am,14.153,12.841,0.636,14.153,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d466b3e9d2a8,train,ያለ ወጣቱ ተሳትፎ ልማትን ማፋጠን እንደማይቻል ገልጸው፣ በየደረጃው ያሉ  አመራሮች  የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ለክረምት በጎ ፈቃድ  አገልግሎት ስኬት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_b713648c9960,am,11.393,10.26,0.486,11.393,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_986b2abcd0ef,train,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ኪሩቤል ሀብተስላሴ ዲጂታል ቴክኖለጂውን በሚገባ ለመረዳት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅሶ ስልጠናው ክህሎቱን ለማጎልበት እንዳስቻለው  ተናግሯል።,spk_d66e0f21638c,am,14.073,12.158,0.452,14.073,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df46726641f5,train,ዩኒቨርሲቲው አጠገባችን የሚገኘውን የድንጋሞ ወንዝ ተጠቅሞ የሃይል ተጠቃሚ አድርጎናል ያሉት ደግሞ በጋሞ ዞን ካምባ ዙሪያ ወረዳ የድንጋሞ ቀበሌ አስተዳደር አቶ ከድር ካማ ናቸው።,spk_d66e0f21638c,am,13.153,11.365,0.535,13.153,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_270ff631ed2d,train,የኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ የሚረዳ ዘኔክሰስ የተሰኘ አገልግሎት በይፋ አስጀምሯል።,spk_d66e0f21638c,am,7.913,6.956,0.0,7.913,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dce69949f0e3,train,በኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ አቤኔዘር ዘገዬወርቅ ስልጠናው ከመደበኛ ትምህርታችን ጎን ለጎን የዲጂታል አቅማችንን እንድናጎለብት አስችሎናል ብሏል።,spk_d66e0f21638c,am,12.073,10.82,0.0,12.073,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_252e470e932c,train,ይህም የቴክኖሎጂ እውቀት በማበልጸግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸውን ብቃት እንዳስጨበጣቸው መርኃ ግብሩን ተከታትለው የጨረሱ ሰልጣኞች በተደጋጋሚ ገልጸውታል።,spk_d66e0f21638c,am,11.514,9.479,0.459,11.514,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_232593d244ac,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የፈጠራ አቅሟን ከማጎልበት በተጨማሪ ለቀለም ትምህርቷ እና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዓለምን ለመረዳት እያገዛት መሆኑን ተናግራለች።,spk_d66e0f21638c,am,8.313,8.001,0.0,8.313,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82d5691a65d3,train,አርቴፌሻል ኢንተለጀንስ በተመለከተ በቂ  ግንዛቤ እንዲኖራት ትፈልግ እንደነበረ በመጠቆም መርኃ ግብሩ ፍላጎቷን እውን እንድታደርግ እንዳስቻላት ገልጻለች።,spk_d66e0f21638c,am,9.674,8.159,0.41,9.674,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4645f73c644c,train,በገጠር የሚገኙ ማህበራዊ ተቋማትን የሃይል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ተግባርም በአጎራባች ዞኖች የሚገኙ 24 ጤና ጣቢያዎችና 19 ትምህርት ቤቶችን የሶላር ሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.873,11.955,0.329,13.873,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b942a62a73bf,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ የምርምር ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል።,spk_d66e0f21638c,am,5.354,4.956,0.0,5.354,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e01689f0db1f,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በዚህ ሳምንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው  አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ  ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.834,9.411,0.386,10.834,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7e7744b404d,train,በተማሩበት ትምህርት ቤት ደረጃውን የጠበቀ የመማሪያ ክፍሎች መገንባታቸውን አንስተው ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሰል ስራዎች እንዲሳተፉ ጠይቀዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.473,9.55,0.524,10.473,-24.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d7206ace96e,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ውይይት ላይ የተሳተፉት ተቋማት በለውጥ አስተሳሰብ የተካተቱና የተለያዩ የማኀበረሰብ ክፍሎችን የሚወክሉም የተካተቱበት በመሆኑ፣ በጋራ ከምናከናውናቸው ስራዎች በተጨማሪ በየተቋሞቻቸው ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለማሟላት በምናደርገው ርብርብ የማይተካ ሚና አላቸው ብለዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,19.994,18.113,0.626,19.994,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a19ebfdda784,train,ከአባቶቻችን የተቀበልነውን ውብና ጽዱ የጀፎረ መንደር  ለትውልድ ለማስተላለፍ እንደ አይን ብሌናችን እንጠብቀዋለን ያሉት ደግሞ ጨዋነሽ ተክሊ ናቸው።,spk_d66e0f21638c,am,10.194,8.178,0.0,10.194,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_598028980a47,train,ኬኒያ 6 ቢሊዮን ሽልንግ የጤና መድን ለአደጋ ተጋላጭ ዜጎች መደበች የኬንያ መንግሥት ለኮሮና ወረርሽኝ ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎቹ 6 ቢሊዮን ሽልንግ የጤና መድን ማጽደቁን ይፋ አድርጓል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,11.073,10.72,0.354,11.073,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_29cbc5916b7a,train,በልየታ ወቅት የጡት ካንሰር ጥርጣሬ ሲኖር ወደሚቀጥለው የጤና ደረጃ ተልከው፤ በላቦራቶሪ የተደገፈ ሙሉ ምርመራ ይደረጋል ያሉት ዶክተር ኩኑዝ፤ የጡት ካንሰር መሆኑ ሲረጋገጥም በዘርፉ ባለሙያዎች የሚሰጡ ሕክምናዎች ይጀመራሉ ነው ያሉት።,spk_d66e0f21638c,am,17.393,13.152,0.561,17.393,-36.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d9c253c4c2e,train,የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ፥ የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እውን ለማድረግ ኢትዮ ቴሌኮም ለቴሌኮምና ዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ትኩረት መስጠቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.153,9.614,0.498,11.153,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0011468c87b4,train,በ2018 ዓ.ም የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች አማራጭ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቶችን ወጥነት ባለው መልኩ መተግበር የሚጀምሩ መሆኑ ተገለፀ።,spk_d66e0f21638c,am,10.633,8.784,0.353,10.633,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25fdef7d5754,train,የሀገሪቱ የመገጣጠሚያ ፋብሪካዎች በአሁኑ ጊዜ በዓመት 30 ሺህ ተሽከርካሪዎችን የመገጣጠም አቅም ቢኖራቸውም 6 ሺህ ክፍሎችን ብቻ እንደሚገጣጥሙ ገልፀዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c523433410a,train,ለዚህም የተለያዩ ምክንያቶች ቢኖሩም የመጠቀሚያ ስማርት መሳሪያዎች ዋጋ መወደድ ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,8.073,6.328,0.557,8.073,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f0e73d565a6,train,በህፃናት ጉልበት ብዝበዛና የአካል ጉዳተኞችን የስራ እድል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች መከናወናቸውንና ስራውን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ቅንጅትና ትብብር ይጠናከራል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.914,11.337,0.576,11.914,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_903cfc14ea91,train,የሀገራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትህ የፖለቲካ ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁነኛ መፍትሔዎች መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ac84c68dbbe,train,ስልጠናውን የተከታተሉ ተማሪዎች ወጣቶች ከመደበኛ ትምህርት ጎን ለጎን የኮደርስ ስልጠናን በመውሰድ ያላቸውን የዲጂታል  ህሎት እንዲያጎለብቱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.274,8.253,0.559,10.274,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71c26c0d1d19,train,ሙዝን ወደ ዱቄት የሚቀይር ቴክኖሎጂ በመፍጠርም ዜጎች የተለያዩ ምግቦችን በማዘጋጀት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ስራ መከናወኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,9.114,7.589,0.587,9.114,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b45b71c7a09b,train,በአሁኑ ወቅት ግብርና፣ ዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት፣ ትምህርትን ጨምሮ የተለያዩ መንግሥታዊ አገልግሎቶች በኢንተርኔት እንደሚሰጡ ጠቁመው፤ በዚህ ረገድ ዘ ኔክሰስ አገልግሎት ወደ ስራ መግባት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,12.873,11.506,0.448,12.873,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_308e45dc2285,train,ከአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት እድሳትና አዲስ ግንባታ በተጨማሪ በደም ልገሳ፣ በማዕድ ማጋራት፣ ቀጣይነት ባለው የምገባ መርሃ ግብር፣ በአረንጓዴ አሻራና ሌሎች አገልግሎቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ መከናወኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,17.314,13.338,1.231,17.314,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ba2359657b6,train,ሶፍት ዌሩ ጀማሪ ሕጻናትን ሳቢ በሆነ መንገድ የአካባቢና ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን በቀላሉ እንዲማሩ የሚረዳ መተግበሪያ መሆኑንም ገልጻለች።,spk_d66e0f21638c,am,8.713,8.247,0.0,8.713,-17.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_795a922316d7,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር  ታላቅ የሰላም ጥሪን ያነገበ ሰላማዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።,spk_d66e0f21638c,am,6.713,6.229,0.484,6.713,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a9e8342db32,train,ይህም የተሽከርካሪዎች ጥራት፣ የቴክኒክ፣ የመለዋወጫ፣ የቦሎና የደህንነት ቀበቶ አስገዳጅ መስፈርት መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.594,7.563,0.0,9.594,-37.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b5b6a25a3c2,train,በዚህ ወቅትም አካል ጉዳተኝነቷ ሳይበግራት ጥንካሬዋንና የቤተሰቦቿን እገዛ በመጠቀም እራሷን ከማስተዳደር አልፋ ለሎችም ሰዎች የስራ እድል መፍጠር መቻሏን ገልጻለች፡፡,spk_d66e0f21638c,am,11.313,9.247,0.535,11.313,-38.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e54dffdecf,train,ሕንጻው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።,spk_d66e0f21638c,am,10.793,8.988,0.637,10.793,-37.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb5acbe4bae6,train,ቤተ-ክርስቲያኗ የልማት ተባባሪነት እና አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_d66e0f21638c,am,7.713,6.167,0.0,7.713,-38.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d59cd88e672,train,ጀፎረ አረንጓዴነቱ እና ጽዳቱ የተጠበቀ ፣ዘመናዊ አኗኗር የሚታይበት የኮሪደር ልማት እሳቤ ማሳያም ነው፡፡,spk_d66e0f21638c,am,6.954,5.981,0.457,6.954,-39.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7afc39a420f7,train,በሪፎርሙ የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት ህጉን ጨምሮ በርካታ የሪፎርም ህጎች መውጣታቸውን ጠቁመው፣ በፍትሕ አሰጣጥ ስርዓቱ ላይ ለውጥ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.233,8.195,0.571,9.233,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af893b7c25ce,train,በጽዳቱ ላይ የተሳተፉት ፓስተር ሚልኪያስ ታዬ፤ የአደባባይ በዓላት የድሬዳዋን ገፅታ ለማስተዋወቅ እና ህብረ ብሔራዊ አንድነትና ፍቅርን ለማጠናከር የሚያስችሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.313,10.04,0.0,11.313,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b382f8d4ef02,train,የሰዎችን ክብር የሚነኩ ንግግሮች፣ ቤት እንሰራላችኋለን በሚል የበርካታ ዜጎችን ሀብት ተቀብለው የሚሰወሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የሚደረገውን ቁጥጥርና የህግ እርምጃ የተመለከቱ ጥያቄዎችም አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.873,11.095,0.399,12.873,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb21c9d5f9c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት፤ ቤተ ክርስቲያኑ ከዓድዋ ድል ታሪክ ጋር በእጅጉ የተሣሠረ ነው። በፋሽስት ወረራ ጊዜ በእሳት መቃጠልና ጥቁር ቀለም እስከ መቀባት ዋጋ ከፍሏል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,15.073,12.355,0.334,15.073,-38.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a907b9a9ba90,train,ከነዚህ ጥረቶች መካከል የትምህርት መሰረተ ልማትን የማሟላት እና የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3821087eff2,train,በተለይም በፋይናንስ ዘርፍ ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከልና የመንግስትን ውስን ሀብት ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ወሳኝ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎችና የስራ ሃላፊዎች ይገልፃሉ።,spk_d66e0f21638c,am,11.034,8.242,0.492,11.034,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43465645fdaf,train,መሳሪያዎቹን የሚጠቀሙ ደንበኞች የኢትዮ ቴሌኮምን ክላውድ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸው መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,8.153,6.927,0.426,8.153,-28.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d22ffa5da437,train,በተያዘው በጀት ዓመት ከ 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ስማርት የአገልግሎት ማሳለጫ ቴክኖሎጂዎችን ለደንበኞች ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ገለጹ።,spk_d66e0f21638c,am,13.194,11.405,0.0,13.194,-28.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25ba80cb309d,train,ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የጤና ምርመራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል።,spk_f3a1212886db,am,10.174,8.732,0.0,10.174,-33.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_70dbbe08143a,train,ኢትዮጵያ በቀጣይ ለመስራት በዕቅድ የያዘቻቸው ታላላቅ የልማት ስራዎችን በጥራትና በፍጥነት ተሰርተው ለህዝባችን ጥቅም እንዲውሉ መረባረብ እንደሚገባም አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,11.454,10.12,0.574,11.454,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_06c0899817c5,train,የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል እግዚአብሔር የሰጠንን ውኃ በመጠቀም በአንድነት ተረባርበን የሕዳሴ ግድባችንን አጠናቀን ባስመረቅንበት ማግስት መሆኑ በዓሉን ልዩ ያደርገዋልም ነው ያሉት፡፡,spk_f3a1212886db,am,12.774,11.654,0.0,12.774,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_099ef823d45c,train,በኢትዮጵያ የተጀመሩ ታላላቅና ዘመን ተሻጋሪ ችግር አስወጋጅ ሥራዎች እውን ማድረግ የሚቻለው ህዝቡ በአንድነትና በሕብረት ሲነሳ እንደሆነ ከህዳሴ ግድብ ተምረናል ሲሉም ገልጸዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,10.893,10.45,0.0,10.893,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_06d2df6e3654,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በክብረ በዓሉ ላይ ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፤ እግዚአብሔር ጥፋትን የማይወድ አምላክ ነውና ሰዎች ከጥፋት ሊቆጠቡ ይገባል ብለዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,13.213,11.604,0.873,13.213,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_22d8caab86e9,train,የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰለሞን ላሌ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል።,spk_f3a1212886db,am,8.293,7.692,0.0,8.293,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d0e39b3c831f,train,ምርጫው ሚስጥራዊ፣ ገለልተኛና ተአማኒ ሆኖ በስኬት እንዲከናወን መራጩ ይሰሩልኛል የሚላቸውን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በፍላጎቱ መምረጥ እንዳለበትም ተናግረዋል።,spk_f3a1212886db,am,10.334,8.942,0.418,10.334,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6c41a210c4b1,train,የጥናትና ምርምር ሥራዎች እውቅና ያላቸውና ዘመን ተሻጋሪ እንዲሆኑ የባለሙያዎችን አቅም ለማጎልበት በከፍተኛ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስትቲዩት ገለጸ።,spk_f3a1212886db,am,10.534,9.508,0.546,10.534,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_90410249e88e,train,በመሆኑም ህዝቡ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሳየውን ትብብርና ተነሳሽነት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,9.254,8.255,0.0,9.254,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_555e34ae9e4a,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን መከላከል እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን በምርመራ በመለየት ለቅድመ መከላከል ስራዎች ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_f3a1212886db,am,12.653,10.929,0.376,12.653,-31.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9befe8434f50,train,ምርጫው ስኬታማ እንዲሆን የምርጫ ደንብና መመሪያዎችን በየደረጃው የማውረድ፣ የድምጽ መስጫ ወረቀቶችን ወደምርጫ ጣቢያዎች የማዳረስና ሌሎች የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ገልጸዋል።,spk_f3a1212886db,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9d169985d03c,train,በኢትዮጵያ የተጀመሩ ታላላቅና ዘመን ተሻጋሪ ችግር አስወጋጅ ሥራዎች እውን ማድረግ የሚቻለው ህዝቡ በአንድነትና በሕብረት ሲነሳ እንደሆነ ከህዳሴ ግድብ ተምረናል ነው ያሉት፡፡,spk_f3a1212886db,am,11.934,10.267,0.439,11.934,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9c97742a683d,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በአደባባይ የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡,spk_f3a1212886db,am,8.694,8.251,0.0,8.694,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9f0e4ebae24f,train,በክልሉ  በ561 መስጅዶች 101 ሺህ መራጮች መመዝገባቸውንና ምርጫውን ለማካሄድም የዝግጅት ሥራው መጠናቀቁን ተናግረዋል።,spk_f3a1212886db,am,8.854,7.89,0.557,8.854,-26.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2cd74bd800b0,train,ይህም ለክልሉ ባህል ዕድገትና ለልማት ሥራዎች መሠረት የሚጥል ተቋም መሆኑን በማንሳት፤ የወል ትርክትን የሚገነቡ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,8.573,7.531,0.609,8.573,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_adde74628437,train,አሁን ግን አዲሱ የመማሪያ ክፍል ምቹ ወንበርና ጠረጴዛ የተሟላለት እንዲሁም ከጽዳት አኳያም ንጹህ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,6.133,5.259,0.372,6.133,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8eba4f49c218,train,ኢንስቲትዩቱ በ73 ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን እየሰራ መሆኑም ተገልጿል።,spk_f3a1212886db,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8d5cc1c8a535,train,በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሰቲ የአንኮበር የእጽዋትና ሀገር በቀል እውቀት ልማት ማእከል አስተባባሪ  አማረ አያሌው (ዶ/ር) እና በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ የሀገር በቀል እውቀት ማእከል አስተባባሪ  ያስሚን መሀመድ፤ በየአካባቢው ያሉ ሀገር በቀል እውቀቶችን የማሰባሰብ፣ በቴክኖሎጂ የማስደገፍና በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,22.794,22.352,0.0,22.794,-26.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_12d292879096,train,የምዕራብ ሸዋ ዞን የከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወካይ አቶ ወዬሣ በቃና፣ የባህላዊ  ፍርድ ቤቶቹ መቋቋም በተለይም በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን ጫና ያቃልለዋል ብለዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,13.194,12.648,0.0,13.194,-24.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_a4f70588bfcf,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_cf9b6ced80be,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_6b084f4c4e48,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,11.073,10.377,0.0,11.073,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_5219e2503e1b,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀላፊዎች ጋር ተወያይቷል።,spk_cf9b6ced80be,am,15.274,14.726,0.0,15.274,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_98752de9c7b9,train,የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ በኢኮኖሚ ዕድገትና በስራ ዕድል ፈጠራ አዎንታዊ ሚና ቢኖረውም በፕሮጀክት ግንባታ ሂደት በሚፈጠር የደኅንነት ጥንቃቄ ጉድለት በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚደርስ ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,12.393,12.393,0.0,12.393,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_80994e2512f0,train,በቀጣይም ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ ገዝነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ መመሪያዎችና አሰራሮች በትምህርት ሚኒስቴሩ መዘጋጀቱንና በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኙ አመላክተዋል ፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,13.914,13.42,0.493,13.914,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ff27691ca275,train,ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ አንድ ሺህ 300 የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማስመረት 650 የሚሆነውን ለአርሶ አደሩ ማሰራጨት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,11.633,11.32,0.0,11.633,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_31d46495151c,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ተሬሳ በበኩላቸው፤ የዜጎችን ደህነነት ለማስጠበቅና ህገወጥነትን ለመከላከል በማሰብ በረቂቅ አዋጁ ጠንካራ ህጎች መካተታቸውን ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,15.434,14.946,0.0,15.434,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f48872885a2d,train,ተቋሙ ዘመናዊ አሰራርን እንዲተገብር የዲጂታል እና ተመሳሳይ ዘመናዊ አሰራሮችን እንዲከተል እየተሰራ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,10.754,9.855,0.0,10.754,-29.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_5ac2049466ee,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,11.473,10.319,0.0,11.473,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_68c5b1384223,train,ለትራፊክ አደጋ መከሰት የብቃት ማረጋገጫ የሌለውና የእድሜ ገደብን ያላማከለ ሃሰተኛ የመንጃ ፈቃድ ተጠቃሽ መሆናቸውን ተናግረው፥ በዚህ ረገድ በክልሉ እያጋጠመ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ በኃላፊነት እንደሚሰሩም ጠቁመዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,18.514,17.642,0.0,18.514,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_97e434424a21,train,የሰጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_d036b4f25d18,am,2.014,2.014,0.0,2.014,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77701f0d3138,train,በዚህም ሕዝቡ በመሠረተ ማኅበረሰብ ፍትህ አገልግሎት እንዲያገኝ ለባህላዊ የግጭት አፈታት እና ዳኝነት እውቅና እንዲሰጥ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56de35450def,train,ማዕከሉ በ2018 በጀት ዓመት ከ8ሺህ ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ለመሰብሰብ አቅዶ ወደ ተግባር መግባቱን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fd73c3f3b9f,train,ሆቴሎችና የእንግዳ ማረፊያዎችን ጨምሮ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በክልሉ የእንግዳ ተቀባይነት ባህል እንግዶችን ለመቀበል መዘጋጀታቸውን አቶ መሐመድኑሪ አረጋግጠዋል።,spk_d036b4f25d18,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d5fc25e55f0,train,የሰላም ግንባታ ከፍላጎትን ባለፈ ተግባራዊ እንቅስቃሴን የሚጠይቅ በመሆኑ በዚህ ረገድ የሃይማኖት ተቋማት የላቀ ሚናቸውን እንዲወጡም ጠይቀዋል።,spk_d036b4f25d18,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6805290bcea0,train,"""ሀገራችን ሰላም እንዲሆን፣ አንድነታችን እንዲጠናከር፣ ልማታችን እንዲቀጥል ዱዓ እያደረግን አላህን እየለመን ነው"" ብለዋል።",spk_d036b4f25d18,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a8360640b8,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030ን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መሳካቱን መግለጻቸው ይታወቃል።,spk_d036b4f25d18,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_434099807186,train,የዜጎችን የኑሮ ደረጃና የሀገር እድገት ለማሻሻል የተጀመሩ የልማት ስራዎችን የማገዝና ማህበራዊ አገልግሎትን የማሳለጥ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5fb9171fa9c8,train,በተጨማሪም መምህራን፣ ተመራማሪዎችና ነገን መስራት የሚፈልጉ ሰዎች በሙሉ ኤግዚቢሽኑን እንዲጎበኙ ጥሪ አስተላልፈዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-15.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31041af854fb,train,በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ  የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሱልጣን አብዱሰላም፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  ፈትሂያ አደን፣ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አያን አብዲና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም  ሀገር ሽማግሌዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,27.773,27.773,0.0,27.773,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7db5c98f59aa,train,በዲላ ከተማ የበጋ ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ሥራዎች ላይ በማተኮር እየተተገበረ መሆኑን የከተማው አስተዳደር ወጣቶች ጉዳይና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ገለጸ።,spk_d036b4f25d18,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d57520bbcfcb,train,አጋዥና ረዳት ወገን የሌላቸው በመሆኑ ከልጆቻቸው ጋር የፈራረሰውን ቤት በላስቲክ ጠግነው ክረምቱን ያሳልፉ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae8fc053c8fb,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ዘመኑን በዋጀ መልኩ የተገነባውን የአዲስ አበባ ሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስን መርቀን ለአገልግሎት ከፍተናል ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8606a3c87758,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ሕብረተሰቡ በቅርበት ፍትህ እንዲያገኝ በማድረግ ወጪን፣ ጊዜንና እንግልትን እያስቀሩ ነው ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ad3b4dce2240,train,እንደ አገር እየተነቃቃ የመጣውን የስፖርት ዘርፍ በማጎልበት ታዳጊ ወጣቶች ላይ ትኩረት ተደርጎ የተለያዩ ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e25afb01c559,train,የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች እንዳሉት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሃብት ያለው ለሌለው የሚያካፍልበትና ማህበራዊ ችግሩን የሚቀርፍለት ብቻም ሳይሆን በአካባቢው የመደጋገፍና የመተጋገዝ ባህል እንዲጠናከር እያደረገ ነው።,spk_d036b4f25d18,am,20.134,20.134,0.0,20.134,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7cae93c590d,train,በመድረኩም የክልሉ አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላትና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_d036b4f25d18,am,4.454,4.454,0.0,4.454,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c9b9f23838e,train,በመድረኩ ላይ የክልል፣የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አጋር አካላቶች ተገኝተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.454,3.997,0.473,5.454,-44.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_778b3f09851e,train,በዚህም መንግሥት መዋቅራዊ አደረጃጀት ከመዘርጋት ባለፈ የነበሩ አለመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በዘላቂነት ለመፍታት አካታች ሀገራዊ ምክክር እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,7.734,7.363,0.37,7.734,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f3d0d321afd,train,በውይይት መድረኩ የክልልና የዞን የፍትህና የፍርድ ቤት አመራሮች እንዲሁም ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,4.973,4.602,0.371,4.973,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f5023143493,train,በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህርና የዩኒቨርሲቲው ነጻ የህግ አገልግሎት ማዕከል ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ሞሲሳ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተለያዩ ወረዳዎች በሚገኙ ሰባት ማእከላት አማካኝነት ማዕከሉ 40 ሺህ ለሚሆኑ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህግ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,20.534,12.628,0.384,20.534,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f851296fc611,train,የአሰራር ስርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ ለተቋሙ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች መሰጠት የጀመረው ስልጠና ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,6.373,5.778,0.596,6.373,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d47a42cabc1a,train,በተመሳሳይ በዚሁ ምድብ አንጎላ እና ግብጽ ማምሻውን በአጋዲር ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.694,5.913,0.454,6.694,-42.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd0ba206d262,train,"""ያሆዴ"" የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ሰማዩ ሲፈካ እንደሚከበርና ይህም አዲስ ተስፋንና ልምላሜን በመያዝ የመጻኢ ጊዜን ብሩህነት በማለም እንደሚከበር ገልጸዋል፡፡",spk_a4fe3016f8f2,am,6.053,5.657,0.397,6.053,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25bd55cc2e6c,train,የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ቡሳ ጎኖፋ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ አሊዪ በበኩላቸው ባለፉት ዓመታት በዞኑ የቡሳ ጎኖፋ ስርዓትን ሁሉ አቀፍ እና አሳታፊ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ ሆነዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.253,5.87,0.384,6.253,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e218076508f,train,የሐይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ለሰላም ግንባታ የማይተካ ሚናቸውን በመወጣት እያበረከቱት ያለውን ሚና አጠናክረው እንዲቀጥሉም አመልክተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.614,5.33,0.486,6.614,-38.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5bd567375af,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ኢትዮጵያ ለያዘችው የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬታማነት ቁልፍ ሚናን የሚጫወት ነው ብለዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,8.094,7.728,0.366,8.094,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4afa783b29e,train,ፖሊስ የሕዝብን እርካታ ማረጋገጥ የሚያስችል ሪፎርም እየሰራ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.574,5.198,0.376,5.574,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bd795931f42,train,ለኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ዕድገትና የዘመናዊነት ጉዞ ስኬት ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑንም ጨምረው ጠቁመዋል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,6.413,4.313,0.417,6.413,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c201ac49b2e,train,የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል አብሮነትን በማላቅ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን እንደሚያጠናክር የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_371cfe04b370,am,9.873,8.966,0.454,9.873,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_954c32ad523f,train,ጎንደር ዩንቨርሲቲ የሙስና ወንጀሎችን ለመከላከል የሚደረገውን  ጥረት  በምርምርና አሰራር በመደገፍ  የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን  ገለጸ።,spk_371cfe04b370,am,9.473,8.252,0.0,9.473,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_188f9cd305a6,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን የመደጋገፍ እሴት በማሳደግ ረገድ ባህል እየሆነ መምጣቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ።,spk_371cfe04b370,am,10.633,8.183,0.571,10.633,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c48a12bf279,train,ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሀገራት ጋር ጠንካራ ትብብር በመፍጠር ሰብዓዊ ልማትን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች መሆኑን የሰላም ሚኒስትር አማካሪ አምባሳደር እሸቱ ደሴ ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,11.633,10.615,0.685,11.633,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0f6b89c83c2,train,የዘንድሮ የጳጉሜን ቀናት ልዩ የሚያደርገዉ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በላቡ፣በደሙ፣ በገንዘቡና በእውቀቱ ተባብረው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ያጠናቀቁበት ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,10.034,8.911,0.0,10.034,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e8b75a46361,train,አዳዲስ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የሚያጋጥማቸው ዋነኛ ችግር የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በመሆኑ መንግስት እና ባንኮች ልዩ የብድር ስርአት ሊያመቻቹላቸው ይገባል።,spk_371cfe04b370,am,13.174,11.123,1.149,13.174,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6a5c246ed95,train,የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ  ኒእመተላህ ከበደ በበኩላቸው፤ እየተሰጠ ያለው የነፃ የሕክምና አገልግሎት በሚቀጥሉት 90 ቀናት ተግባራዊ ከምናደርጋቸው የበጎ ፈቃድ ስራዎች አንዱ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.274,11.809,0.355,13.274,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9f6afe99c1b,train,የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሸርቆሌ ወረዳ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.594,9.168,0.426,9.594,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09aebd896681,train,ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግር ከማቃለል ባለፈ የኢትዮጵያዊያን መገለጫ እና ባህል እየሆነ ነው።,spk_371cfe04b370,am,12.793,11.14,0.704,12.793,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a467046ba6b9,train,በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ በርካታ ወጣቶች እየሰለጠኑ እና ከራሳቸው አልፈው ሀገራቸውንም እየጠቀሙ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,10.754,9.21,0.512,10.754,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c88c9acb17a,train,የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ በብዛት መግባቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅ እና በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ ድርሻ አለው።,spk_371cfe04b370,am,12.653,9.945,0.496,12.653,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5a4c495eec1,train,የድካም ስሜት፣ ሰውነት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ አለማድረግ፣ ማዞርና መሰል ምልክቶች ከተስተዋሉ የልብ ጤና አክል ምልክቶች መሆናቸውን በመገንዘብ የጤና ክትትል ማድረግ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.954,10.967,0.789,13.954,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bcec725af24,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር አካላት፣ መምህራንና ባለሙያዎች ተገኝተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,7.994,7.594,0.0,7.994,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d927e96ca74f,train,ዋና ዳይሬክተሩ ሽልማቱን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ መዲናዋ አሸናፊ መሆን የቻለችው በዋናነት ፍጥነትን ለማስተዳደር በትኩረት ባከናወነቻቸው ተግባራት መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7a1e924e034,train,ኪነ-ጥበብን ለሀገራዊ ልማትና ትርክት ግንባታ ይበልጥ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_371cfe04b370,am,5.513,5.513,0.0,5.513,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0203f794ae0a,train,"የ""ቃል ኪዳን ቤተሰብ"" ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች  ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲው የሚመጡ ተማሪዎችን ከከተማው ነዋሪዎች ጋር በማስተሳሰር  እንግድነት ሳይሰማቸው ትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩ የሚያደርግ አሰራር መሆኑን አስረድተዋል።",spk_371cfe04b370,am,15.434,13.161,0.939,15.434,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0d78cdcaccf,train,በፓናል ውይይት ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣መምህራን ፣ተማሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተወካዮች ተሳትፈዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.233,8.11,0.439,9.233,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e79f83df94f,train,ይህም የኢትዮጵያን አንድነት እና የመተባበር እሴት የሚያጠናክር እና የፌደራል ተቋማት ለክልሎች ተጨማሪ አቅም እየሆኑ መምጣታቸውን ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.473,10.206,0.914,11.473,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1017bf67bcd2,train,በህክምና አገልግሎቱ ላይም ከ1 ሺ  500 በላይ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አንስተው በቀጣይም ሌሎች የበጎ ፈቃድ ስራዎች በስፋት እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.674,8.866,0.807,9.674,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1812ff12bbc,train,ዩኒቨርሲቲው ከክልሉ መንግስት ለቀረበለት የትብብር ጥሪ በጎ ምላሽ በመስጠት የማጠናከሪያ ትምህርቱ በስኬታማነት እንዲጠናቀቅ ግብረ ኃይል በማቋቋም መስራቱንም ገልፀዋል ፡፡,spk_371cfe04b370,am,10.954,10.11,0.0,10.954,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bc22884fd1,train,በዓሉ አብሮነትን፣ ወንድማማችነትንና አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች በተገኙበት ነው የተከበረው፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.094,8.792,0.301,9.094,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82b3dbe901ac,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው እንዳስደሰታቸው የገለጹት ደግሞ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የአይን ሕክምና ለማድረግ የመጡት ቁምነገር ጌታቸው ናቸው።,spk_371cfe04b370,am,10.114,8.748,0.588,10.114,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65101347527d,train,የመውሊድን በዓል ሲያከብሩ ሰላምን በመስበክ የመደጋገፍና የአብሮነት እሴትን ይበልጥ በማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ በበዓሉ የተሳተፉ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,10.114,9.156,0.313,10.114,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcfeee249d76,train,በተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ላይ በማከናወን ላይ ያለችው ተግባር በቀጣናው የሚያጋጥመውን ተደጋጋሚ የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል የሚያስችልና በአብነት የሚጠቀስ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.034,10.318,0.716,11.034,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fd49c2fac51,train,ለምክክሩ ስኬታማነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.074,5.643,0.733,7.074,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c08d51feeb7,train,አገልግሎቱ በመደበኛ ሕክምና ተደራሽ ያልሆኑ አቅመ ደካማና ከፍለው መታከም የማይችሉ  ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚያስችል አስታውቀዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.514,8.21,0.486,9.514,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_682801ecfdfb,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማህበረሰቡ ውስጥ እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባሕልን በማሳደግ  በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለፀ።,spk_371cfe04b370,am,15.233,13.067,0.763,15.233,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39775c3d3139,train,በዓሉን ስናከብር ሁሉም እኩል ተደስቶ እንዲያከብር የመደጋገፍና የመተባበር እሴትን በማጎልበት መሆን ይገባል ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.633,6.651,0.65,7.633,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b7c7f1dc6dc,train,በበጎ ፈቃድ በተለያዩ ዘርፎች በተሰማሩ ወጣቶችና ባለሀብቶች በተከናወኑ አገልግሎቶች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በተለይ ለአቅመ ደካማ ዜጎች እፎይታን በመስጠት አስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታቸውን ማቃለል ተችሏል ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,16.093,16.093,0.0,16.093,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbeff614e341,train,አሁን የተዘጋጀው የኪነ-ጥበብ ምሽትም የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ ያለመና የጋራ ትርክትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎችን ለማንሸራሸር ሚናው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.233,9.9,0.588,11.233,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1204a69d1218,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በክልሉ ተገኝተው ላስጀመሩት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም አመስግነዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d004138364e7,train,"የመውሊድ በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማ ""አንዋር "" መስጊድ እና በሰሜን ወሎ ዞን ሐብሩ ወረዳ በ ""በዳና"" መስጅድ በድምቀት እየተከበረ ነው።",spk_371cfe04b370,am,11.993,9.656,0.607,11.993,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d59f9679af05,train,ተማሪዎቹ በቆይታቸው ያገኙት ዕውቀት ላይ ትጋትን በማከል ለመጪው ሀገር አቀፍ ፈተና ራሳቸውን ማብቃት እንደሚጠበቅባቸው አመልክተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,8.073,7.64,0.434,8.073,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99c1a53a78cb,train,ይህም የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ለሰብዓዊና ለሀገር ልማት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰዋል።,spk_371cfe04b370,am,6.793,6.289,0.505,6.793,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf12216aac7f,train,ልዩነታችን ውበታችንና መገለጫችን በመሆኑ አንድነታችንን ከማጠናከር አላገደንም፤ ሊያግደንም አይችልም ስትልም አክላለች።,spk_371cfe04b370,am,9.754,8.251,0.343,9.754,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60694f723e9b,train,የፓናል ውይይቱ ተሳታፊ አቶ አሰፋ የሱፍ በበኩላቸው አንድነታችንና ሰላማችንን ጠብቀን ልማታችንና ሉዓላዊነታችንን ለማስቀጠል የድርሻችንን እንወጣለን ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f36f6a7102e9,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ምክትል ስራ አስፈጻሚ ነጋሲ አምባዬ በወቅቱ፥ ኢትዮጵያ የቁጭት ዘመን አብቅቶ የማንሰራራት ዘመን ላይ እንደምትገኝ ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.873,8.715,0.669,11.873,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36bbd8aa334e,train,ጥራት ያለውን ትምህርት ለመተግበርና ውሳኔ አሰጣጥን ለማሳደግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አንስተው፤ መጪው ትውልድ ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኝ ይረዳል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,12.754,11.195,0.774,12.754,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_564fb3bb9f22,train,/ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የማጽናት፣ የአፍሪካውያንን ትርክት የመገንባትና የማንጸባረቅ ተግባሩን የበለጠ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡,spk_371cfe04b370,am,11.393,10.094,0.618,11.393,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2bd45aab781,train,ሌላው የበዓሉ ተሳታፊ ሸህ ሙሀመድ ቃሲም በበኩላቸው፤የነብዩ ሙሀመድ የልደት በዓልን ሳከብር ስለሰላምና ፍቅር በመስበክ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.393,7.982,0.481,9.393,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64746fd40576,train,የለውጡ መንግሥት የኪነ-ጥበብ ዘርፍን ለማሳደግ በሰጠው ትኩረት ክዋኔ ጥበባት መድረኮች እንዲስፋፉ ማድረጉን አንስተዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd9ad3b24905,train,በማዕከሉ የሲዳማ ክልል ንግድ ቢሮ፣ ገቢዎች ባለስልጣን፣ ጤና ቢሮ እና የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ጨምሮ የ12 ተቋማት አገልግሎቶች በማዕከሉ ይሰጣሉ።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.493,10.776,0.0,12.493,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_280eac0b52b8,train,ለ20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አከባበር ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚመጡ እንግዶች የቱሪዝም መስኅቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ተደርጓል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.213,8.902,0.0,9.213,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a949d01f910d,train,ቅሪተ አካላቱ በፕራግ ብሔራዊ ሙዝየም ለህዝብ እይታ እንደሚቀርቡም ነው የገለጹት።,spk_21eb5b9af2e3,am,6.013,5.12,0.328,6.013,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c66946c1ec65,train,ይህም በህብረተሰቡ ዘንድ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ መቆየቱን አንስተው አሁን ላይ መንግስት የህብረተሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ጥያቄን በመረዳት ምላሽ እየሰጠ በመሆኑ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.254,10.181,0.319,12.254,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28f4c7e2a806,train,ዜጎች ለህገወጥ ስደት እንዳይዳረጉ፣ በሀገራቸው ሰርተው እንዲለወጡና ተከብረው እንዲኖሩ አህጉራዊ ትብብር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9ec4bfbc123,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር በመጪው የትምሕርት ዘመን ከ23ሺሕ በላይ ተማሪዎችን  የምገባ ፕሮግራም  ተጠቃሚ  ለማድረግ የማመቻቸት ተግባር እየተከናወነ  መሆኑ  ተገለጸ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.293,8.883,0.0,9.293,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a58f6e28373,train,የወንዝ ዳርቻዎች አካባቢ የመሬት መንሸራተት እንዲሁም የጎርፍ አደጋዎች ሲያጋጥሙ እንደነበር ነው የተናገሩት።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.574,5.897,0.543,7.574,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78f8c1b8273,train,አገልግሎት ለማግኘት ወደ ሆስፒታሉ በሚመጡበት ወቅት የአገልግሎት አሰጣጡ መዘመን የተገልጋይን የጊዜና የገንዘብ ብክነት ማስቀረት እንዳስቻለ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.694,9.212,0.0,9.694,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0fd5c41d447,train,በመደመር ትውልድ የመፅሐፍ ሽያጭ ለተገነባው እመርታ ዘመናዊ ቤተ-መፅሐፍ የመፅሐፍት ግብዓት የማሰባሰብ ስራ ዛሬ ተካሄዷል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.133,7.591,0.324,9.133,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61173e165e66,train,በዚህም 1ሺህ 80 የመጀመሪያ አመት እንዲሁም ከሁለተኛ አመት በላይ ያሉ 983 ተማሪዎች ስልጠናውን ማጠናቀቃቸውን አብራርተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1ed40041798,train,የጤና ተቋማት የፋይናንስ አቅማቸውን ለማጠናከር እንዲችሉ ድጋፎች እየተደረጉ መሆኑን አመልክተው ሌሎች የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያሻሽሉ ስራዎች ጎን ለጎን እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.174,10.728,0.0,11.174,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b642f05a34bf,train,በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርታ ተፈራ በበኩላቸው፤ መንግስት ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በማጠናቀቅ እያስመዘገበ ካለው ስኬት ልምድ በመውሰድ ውጤታማ ስራዎችን ለማከናወን ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,14.094,12.878,0.0,14.094,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c66e8a8bd0,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የቴክኖሎጂ ክህሎታቸውንና ብቃታቸውን በማሳደግ ስራቸውን በላቀ ፍጥነት ለመወጣት እንዳስቻላቸው በድሬደዋ አስተዳደር  የተለያዩ ተቋማት ሰልጣኝ ሠራተኞች ተናገሩ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.393,11.003,0.39,11.393,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0823027dfcf5,train,( የእሳት ማጥፊያ ውሃ) በመገጠማቸው አደጋን ለመቆጣጠር ምቹ ሁኔታ ፈጥረዋል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.494,5.068,0.425,5.494,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18e59499f412,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ፕሮግራሙ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት በማሸጋገር በኩል አበረታች ውጤት የተመዘገበበት መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.053,9.286,0.0,10.053,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7af820c3d9c,train,ሀሳብ ካለ ሀብት መፍጠር እንደሚቻል አምናለሁ ያሉት ሚኒስትሯ፤ ይህን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል እምቅ ሀገራዊ አቅም፣ ፖሊሲና ተቋም ተገንብቷልም ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.534,9.235,0.526,10.534,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,5,0 clip_70f3a9376c93,train,በክልሉ የሚገኙ አራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥናት ጭብጦችን ሰብሰብ በማድረግ በክልሉ አንገብጋቢ ችግሮች ዙሪያ በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.534,8.968,0.0,9.534,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_191862301c89,train,የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አብደላ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ተቋሙ  ከመማር ማስተማር፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ባሻገር ማህበራዊ ሃላፊነቱ እየተወጣ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.493,11.494,0.56,12.493,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_441e6093afda,train,ፕሮግራሙ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ተጠቃሚ ከማድረግ ባለፈ ሀብት አፍርተው ኑሯቸውን እንዲደጉሙ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.774,10.147,0.0,11.774,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1007ae4a960,train,በመሆኑም 4 ሺህ 46 ተማሪዎች በወረቀት 7 መቶ 83 ደግሞ በበይነ መረብ በአጠቃላይ 4 ሺህ 829 ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.934,9.681,0.0,10.934,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a2ea5e93567,train,ከተማ አስተዳደሩ ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ አኳያ ራሱን በመቃኘት የነዋሪዎችን የዲጂታል መታወቂያ መረጃን የማዋሀድ ስራ እንደሚሰራም ነው የጠቀሱት።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b81aac31c0b9,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢንሼቲቭ በመላው ሀገሪቷ የተጀመረው የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በቴክኖሎጂ በዕውቀትና ክህሎት ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያዎች ለማፍራት መሠረታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.774,11.599,0.0,12.774,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53d9414f6e8b,train,ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ ከፌዴራል፣ ከክልል፣ ደቡብ ወሎ ዞን እና የደሴ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.893,8.493,0.302,9.893,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_019cbb540383,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፎረም በክልሉ ከአደጋ ተጋላጭነት የራቀና ተስማሚ የስነ ህዝብ አስፋፈር እንዲፈጠር የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.094,11.997,0.489,14.094,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5961fa88c1c3,train,የትንፋሽ ማጠር፣ የደረት መጨናነቅ እና ሳል ከአስም ምልክቶች መካከል መሆናቸውን ያነሱት የሕክምና ባለሙያው፤ በአብዛኛው ምልክቶቹ በሌሊት ወይም በማለዳ እንደሚባባሱ ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.534,12.1,0.0,12.534,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4f8d18104f7,train,በዚህም ከ96 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ተጠቃሚ በማድረግ የዞኑን የውሃ ሽፋን ከ10 በመቶ ወደ 40 በመቶ በላይ ማሳደግ እንደተቻለ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.133,10.282,0.315,12.133,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fe41c27f17c,train,በዚህም በተያዘው ዓመት ከ100 ሺህ የሚልቁ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝም አስረድተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.213,7.239,0.327,8.213,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8d463c24a42,train,በዲጂታላይዜሽን፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትና በቱሪዝም መዳረሻዎች ላይ የተከናወኑ ውጤታማ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,7.973,7.598,0.0,7.973,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed98561c03e0,train,በኤክስፖው የተለያዩ ጥናቶች የቀረቡበት፣ የፓናል ውይይቶች እንዲሁም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሮቦቲክስ ውድድሮች የተካሄዱበት ነበር።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.254,7.3,0.325,8.254,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d3c1bb820fa,train,ቀኑ በክልሉ መከበሩ ተፈሯዊ፤ ታሪካዊና ባህላዊ የቱሪዝም መስኅቦች ለማስተዋወቅ እንደሚጠቅም የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትልና የቱሪዝም ዘርፍ ኃላፊ መሐመድኑሪ ሳልያ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.133,12.068,0.488,14.133,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ceedc9d4ccb8,train,ተማሪዎች በተዘጋጁት ልክ ፈተናውን በተረጋጋ መንፈስ መውሰድ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.253,4.531,0.422,5.253,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf6258b72ad,train,የመደመር መንግሥት ጥበብ ለሀገር ብልጽግና እና እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው በግልጽ ማስቀመጡን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.414,9.566,0.0,10.414,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cdbadb748e8,train,የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ክፍል ዳይሬክተር መኮንን አበበ(ዶ/ር) የአምስት ሚሊየን ኮደርስ መርኃ ግብር ዜጎችን ከአለም ቴክኖሎጂ ጋር የሚያስተሳስር ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.053,11.097,0.0,12.053,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2349ffd560e8,train,በመጪው የትምሕርት ዘመን ከ23ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎችን በምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል ዝግጅት እየተመቻቸ  መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.174,8.693,0.0,9.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c87401f84bdd,train,ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.733,8.486,0.431,9.733,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9aafe242d1c,train,የሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እንግዳየሁ ዘውዴ እንዳሉት በማዕከሉ 12 የፌዴራል፣ የሲዳማ ክልልና የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ተቋማት 38 አገልግሎቶችን ይሰጣሉ።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.133,11.661,0.0,12.133,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c36e117393,train,በደሴ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ አባልና የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ አባል ሸህ እንድሪስ አሊ፣ ሁሉም ለሰላም ዘብ መቆም እንዳለበት አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.934,12.576,0.401,13.934,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28457910db4e,train,ከአሥሩ አንዷ ደግሞ ኢትዮጵያ ሆና ተመርጣለች።,spk_21eb5b9af2e3,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d91fd7a2711,train,የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ኮማንደር አህመድ መሃመድ እንደተናገሩት የወንዝ ዳርቻ ልማቶች አደጋን በመቀነስና በመቆጣጠር ረገድ የማይተካ ሚና እያበረከቱ ነው።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.893,11.18,0.0,11.893,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b60620f9b8c,train,በተማሪዎች መካከል በተካሄደው የጥያቄና መልስ ውድድር አሸናፊ የሆኑ ተማሪዎች የአጋዥ መጽሐፍት፣ የታብሌትና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_a51592c4a425,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf637dec8fd,train,ስትራቴጂክ እቅዱ ዜጎች በሀገራቸው ሰርተው የሚለወጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ በህጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱበትን መንገድ ማመቻቸት፣ የፍልሰተኞችን ህይወትና ደህንነት መጠበቅና ሌሎች ሁኔታዎችንም ማካተቱን ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e70ba35ef420,train,ትጉህ ጋዜጠኛ ከተሰጠው መረጃ ጀርባ የሚያይ፣ለብሄራዊ ጥቅም የሚቆም እና ለክስና ወቀሳ ያልቸኮለ መሆን እንዳለበት  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_586b3bad26a2,train,የአገሪቷ ህዝቦች በጋራ ሆነው በጋራ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩበት እና የአገሪቷን አንድነት ለማጽናት በድጋሚ ቃል የሚገቡበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a51592c4a425,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d742fa7fdfa6,train,ለኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለሀገር ግንባታ የሚተጋ ትውልድ የማፍራት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_a51592c4a425,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90f4e07355ed,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል ወይዘሮ አለሚቱ በቀለ፤ ዩኒቨርሲቲው በዓል በመጣ ቁጥር የበዓል መዋያ ድጋፍ በማድረግ ተደስተው እንዲያሳልፉ እያገዛቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f35e1681cd9,train,በውይይቱም ከባለሙያዎቹ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ እውነት ሁለት መልክ እንዳለው የገለጹ ሲሆን ይህም ፍጹማዊ እና አንጻራዊ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_a51592c4a425,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f9cf045c6b,train,በየዓመቱ  የሚከበረውን የሻደይ  በዓል መስህብነቱን  ይበልጥ አጉልቶ  የቱሪዝም ዘርፉን  እንዲያጠናክር ለማስቻል  እየተሰራ  መሆኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ተቀዳሚ ዋና አስተዳዳሪ   ሃይሉ ግርማይ ተናገሩ።,spk_128e7d63338c,am,12.073,11.636,0.0,12.073,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9b3f47af622,train,ከዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ተማሪዎችም የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ከራስ አልፎ ለሀገርና ለህዝብ የሚጠቅም አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_128e7d63338c,am,10.094,9.727,0.0,10.094,-37.0,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e09e395746bc,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፤ በቻይና በጎ ፈቃደኛ ሀኪሞች የሚካሄደው መርሃ ግብር ከቻይና ህዝቦች ጋር ለዘመናት የቆየ አጋርነት አብሮነት እና የዕድገት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.293,11.056,0.319,12.293,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbad5ada28c9,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በበጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን 10 መኖሪያ ቤቶችና 8 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን አስረክበዋል።,spk_128e7d63338c,am,16.113,15.003,0.0,16.113,-35.6,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_fae80d241e3d,train,ህብረተሰቡ በወባ መራቢያ መንገዶች ላይ ግንዛቤ ማግኘቱ አካባቢውን በጋራ ከማጽዳት ባለፈ የአልጋ አጎበርን በመጠቀም ራሱን ከወባ በሽታ ለመጠበቅ መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,9.973,9.623,0.0,9.973,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe7c3e71c489,train,በበዓሉ ላይ ከታደሙት ውስጥ ከአዳማ እንደመጣች የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን እምባዕ በሀዋሳ ባየሁት የህዝብ አቀባበል በጣም ደስተኛ ነኝ ብላለች።,spk_128e7d63338c,am,9.094,8.023,0.568,9.094,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8a27101e63f,train,የሀዋሳ ከተማ ካላት የተፈጥሮ መስህብ በተጨማሪ በከተማዋ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት ለከተማዋ ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አበርክቶ እንዳላቸው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አስታወቁ።,spk_128e7d63338c,am,12.993,11.396,0.0,12.993,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c852ea8be9af,train,በዚህም የሚታይ ውጤትና ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ በማጠናከር በእውቀት የበቃ ለሀገር ልማት እድገትና ብልጽግና መሰረት የሚያኖር ትውልድ የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,13.893,13.509,0.0,13.893,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_908302e33265,train,ሊቀኃሩያን ሲሳይ በበኩላቸው የመስቀል ደመራ በዓልን ሀይማኖታዊ ትውፊቶችን አጉልቶ በሚያሳይ መልኩ ማክበር ቀዳሚ ተግባራችን ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.653,8.792,0.487,9.653,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79a2912ee520,train,የቦርድ ሰብሳቢው የዘንድሮው ምርጫ ዘመናዊ ከመሆኑም ባለፈ ሁሉንም ያሳተፈ በመሆኑ መጅሊሱ ጠንከራና ብቃት ያላቸውን አመራሮች ሊያገኝ እንደሚችል እምነታቸውን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.354,10.516,0.0,11.354,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b04e8b20f42,train,የክልሉ የኡለማዎች ምክር ቤት ዋና ጸሃፊና የምርጫ ቦርዱ አማካሪ ሼህ እንድሪስ ሁሴን የዘንድሮው የመጅሊስ ምርጫ ከመቸውም ጊዜ በተሻለ አሳታፊና ፍትሀዊነትን የተላበሰ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.754,11.084,0.0,11.754,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1553cc93b361,train,በዚህ ዓመትም ህብረተሰቡን በማሳተፍ  ውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የአልጋ አጎበሮችን የማሰራጨትና የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን አክለዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.053,10.379,0.0,11.053,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_decf358452ac,train,በአዲስ መልክ ተገንብቶ የተረከቡት መኖሪያ ቤት የተሻለ ህይወት ለመምራት እንደሚያስችላቸው ገልጸው፣ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.313,8.94,0.0,9.313,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d599d9e0dad,train,የመጅሊሱ ምርጫ በትናንትናው እና በዛሬው ውሎ የኡለማዎች፣ የሴቶች፣ የወጣቶችና የምሁራን ዘርፍ የምርጫ ሂደቶች ተከናውነው መጠናቀቃቸውን ጠቁመው በነገው ዕለትም የስራ ማህበራት ዘርፍ ምርጫ የሚከናወን ይሆናል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,14.073,12.314,0.566,14.073,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c3b0378dbaa,train,በዞኑ 11 ወረዳዎች የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ትኩረት ተድርጎ እየተሰራ ነው ያሉት ደግሞ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ ናቸው።,spk_128e7d63338c,am,10.793,10.793,0.0,10.793,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eda0e9c29d8c,train,በሀገራችን በተፈጥሮ ከታደሉ ከተሞች አንዷ የሆነችው ሀዋሳን የበለጠ ውብ፣ ሳቢና ለነዋሪዎቿም ሆነ ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.854,12.067,0.0,12.854,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5489a75f5323,train,የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደማርያም በበኩላቸው በዞኑ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በዘርፉ ማህበረሰቡን ማዕከል ያደረገ ውጤታማ ተግባር እንዲከናወን ዕድል ፈጥሯል ብለዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,13.454,11.544,0.599,13.454,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fff3a1d62631,train,በክልሉ በሁሉም መስኮች ልማትን በማስቀጠልና ሰላምን በማፅናት ለእድገትና ማንሰራራት በጋራ መትጋት ይገባል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.014,7.72,0.442,9.014,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_884dfe04097f,train,የልማት ስራው አበረታች ተሞክሮ የተቀሰመበት መሆኑን የጠቆሙት ዋና አስተዳዳሪዋ ዜጎች የሚስተዋልባቸውን ችግሮች ለመቅረፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2db04446be8,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አህመድ አሊ፣ የቱሪዝም ሀብቶችን የመጠበቅ፣ የማልማትና የገቢ ምንጭነታቸውን የማሳደግ ሥራ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.514,10.528,0.0,11.514,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ed693ea91a9,train,በቀጣይ በዓሉን ለመታደም በየዓመቱ ለመምጣት ዕቅድ እንዳላት የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን የሀዋሳ ህዝብ ላደረገላት አቀባበልና መስተንግዶም ምስጋናዋን አቅርባለች።,spk_128e7d63338c,am,10.053,9.2,0.373,10.053,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcc31a5f07d7,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በትውልድ ቅብብሎሽ የሚዘልቅ ለሰው ልጆች ሁሉ ለበጎነት የሚሰራ በመሆኑ ሁላችንም አጋዥና ደጋፊ እንሁን በማለት ወጣቶቹ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.854,10.308,0.813,11.854,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b6aea967bc2,train,በጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ሊድያ አለማየሁ፤ የሀገርን ጥቅም በማስቀደም በመረጃ ተደራሽነትና እውነታን በማሳወቅ ረገድ የድርሻዋን ለማበርከት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_128e7d63338c,am,12.694,11.609,0.0,12.694,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7458d9d2b383,train,ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው የተሻለ የሆኑ ሴቶች ከጥገኝነት የተላቀቁና በራሳቸው የመወሰን አቅማቸውም ላቅ ያለ መሆኑን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,8.194,7.563,0.0,8.194,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57788fafd45c,train,ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋና ውጤት ወደፊት እየተራመደች መሆኑን የገለጹት ዶክተር ተስፋዬ፤ በዚህ ረገድ ተመራቂ ተማሪዎች ድርብ ሃላፊነት አለባችሁ ያሉ ሲሆን ከራስ ባለፈ ለቤተሰብ፣ ለህዝብና ለሀገር በቅንነት፣ በታማኝነትና በታታሪነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_128e7d63338c,am,19.354,17.24,0.0,19.354,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0d3ea5a5597,train,በመርሃ ግብሩ በርካታ ልጆችና ተጨማሪ የሕክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው,spk_128e7d63338c,am,5.034,4.636,0.0,5.034,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f201cb67b39b,train,የዚህ ማህበር የብዙ ዓመታት አባል በመሆን አገልግሎት በመስጠቱና የምስረታ በዓሉን ሲያከብር ለ17ኛ ጊዜ ደም በመለገሱ መደሰቱን ገልጿል።,spk_128e7d63338c,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-35.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2703d5ea83a,train,ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።,spk_128e7d63338c,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28c338d2eff6,train,በክልሉ ሀገር አቀፉ የመጅሊስ ምርጫ ሁሉንም ህዝበ ሙስሊም ባሳተፈ መልኩ ነፃና ፍትሀዊ በሆነ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.073,8.298,0.0,9.073,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a2049181223,train,በተጨማሪም በአንድ የመንግስት እና በአንድ የግል ትምህርት ቤት የዓይን እና የልብ ምርመራ እንደሚሰጥ ተገልጿል።,spk_128e7d63338c,am,5.673,5.673,0.0,5.673,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d11d9cfd4f7b,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሰላማ በበኩላቸው ምዕመኑ ለሀገራችን ሰላም በህብረት በመፀለይ መትጋት እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.114,10.825,0.0,12.114,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5d26e11009a,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)፤ የትምህርት ዘርፉ ለሀገር ግንባታ፣ ህብረ ብሄራዊ አንድነትና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሰረት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.813,12.044,0.0,12.813,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf38c0a259e8,train,አስተዳደሩ የሕብረተሰቡን ቅንጅታዊ ተሳትፎ  አጎልብቶ ሰላምን በማፅናት  ለትምህርት ጥራቱ ትኩረት  በመስጠት  ተወዳዳሪና  በስነ ምግባር የታነፀ ዜጋን ለማፍራት  የድጋፍና ክትትል ስራን እንደሚያጠናክር አስታውቀዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.614,12.093,0.0,12.614,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbc3b137bcb2,train,ምሩቃን በትምህርት ቆይታችሁ በገበያችሁት እውቀት ህዝብን እና ሀገርን በቅንነት፣ በታማኝነትና በታታሪነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ ገለጹ፡፡,spk_128e7d63338c,am,15.854,14.059,0.56,15.854,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0c619ab524b,train,የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት አይነቶች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 561 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,7.434,7.099,0.0,7.434,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d3adc42d8ad,train,የኢትዮጵያን የትምህርት ስብራት በመጠገን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እና እውቀት መር በሆነ መልኩ እንዲገነባ በለውጡ ሰፊ የሪፎርም ስራ መከናወኑን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,10.514,9.565,0.0,10.514,-36.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c9d659e96a1,train,በበጀት ዓመቱ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከ460 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ጥምርታን ለማሳካት ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱንም ገልጸዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,15.454,14.261,0.0,15.454,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6be4874d9e67,train,በተለይም መንግስት ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች አገሪቱን ወደ ተሻለ የእድገት ደረጃ እያስኬደ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ እነዚህ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.674,12.321,0.0,12.674,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d21231688dda,train,ሻደይ የአብሮነትና የፍቅር   መገለጫ በመሆኑ በየዓመቱ በድምቀት እየተከበረ ዛሬ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7a6fb9b1fe1,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማው ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንዳሉት የሀዋሳ ከተማ ካላት የተፈጥሮ መስህብ በተጨማሪ በከተማዋ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት ለከተማዋ ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አበርክቶ አላቸው።,spk_128e7d63338c,am,13.213,12.431,0.0,13.213,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf68f372f8c2,train,የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮውን የትምህርት አጀማመር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_128e7d63338c,am,4.534,3.748,0.786,4.534,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ee653b6d7fb,train,የጉዞው የመጀመሪያ መዳረሻ ቻይና መሆኑን ገልጸው በቀጣይ ወደተለያዩ ሀገራት ጉዞውን እንደሚያደርግ አስታውቀዋል።,spk_91a26b701855,am,7.573,7.042,0.532,7.573,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99b2e3757b4c,train,በዞኑ በየአመቱ መቶ በመቶ ተማሪዎችን የሚያሳልፈውን የሊቃ ትምህርት ቤት ልምድ የማስፋትና ሌሎች ተግባራትን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_91a26b701855,am,11.133,9.884,0.501,11.133,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d640ffb867,train,አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ ለማድረግ በተጀመረው የኮሪደር ልማት ስራዎች ለተሳተፉ አካላት የምስጋና መርሀ ግብር ተከናውኗል።,spk_91a26b701855,am,8.213,7.594,0.619,8.213,-40.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a382c9b5f52,train,ድጋፉን ያስረከቡት የበጎ ፈቃደኞቹ ተወካይ ወይዘሮ ብርትኳን ካሳ በበኩላቸው፤ ወገን ለወገን የሚያደርገው ድጋፍ በእኛ በኢትዮጵያዊያን የነበረና አሁንም ያለ መልካም ባህላችን ነው ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,11.053,10.55,0.503,11.053,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c62310d62e,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ በባህላዊ ፍርድ ቤቶች የሚያገለግሉ የአገር ሽማግሌዎች እና የተለያዩ አካላት የክልሉ ባህል እና ኪነ ጥበብን ለማጎልበት እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ተቋማትን ጎብኝተዋል።,spk_91a26b701855,am,15.133,14.633,0.5,15.133,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de3db19a8fd0,train,በሁነቱ የባህል ትርኢት፣ የእደ ጥበብ ውጤቶች ትርኢት እንዲሁም ከሀገራት ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,7.773,7.221,0.553,7.773,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866eee64c673,train,በዚህም አዳሪ ትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ/ም 72 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈትኖ ሁሉም ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማስመዝገባቸውን አስረድተዋል።,spk_91a26b701855,am,10.613,10.113,0.5,10.613,-36.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_299eaf5d2a0d,train,ላለፉት አራት ወራት የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረጉ መቆየቱን የገለጹት ደግሞ የሻኩራ ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ አርቲስት ካሙዙ ካሳ ናቸው።,spk_91a26b701855,am,8.733,8.174,0.559,8.733,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_650cc1c10ac2,train,ሴቶች ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርጉት ጥረት የሚበረታታ  መሆኑንም  አክለዋል።,spk_91a26b701855,am,5.853,5.17,0.683,5.853,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e40e9b34442,train,በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ጀማል ጀምበሩ (ዶ/ር) የኦሮሞ ህዝብ ከገዳ ስርዓት በወረሰው የኢሬቻ በዓል በአንድነትና በአብሮነት ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት ነው።,spk_91a26b701855,am,12.133,11.459,0.675,12.133,-36.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a84689b8d51,train,"""ብሔረሰቦቹ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴን በመጠቀም አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይት የሚፈቱበት ልምድ ለዓለም ህዝብ በተሞክሮነት የሚቀርብ ነው"" ብለዋል።",spk_91a26b701855,am,10.493,9.993,0.5,10.493,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47b7d6ccd17a,train,የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና የስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን መምህር አብረሃም ዮሐንስ በበኩላቸው ፤ ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው በሚገኙ ቱባ ባህሎች ውስጥ ያሉ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በጥናትና ምርምር  አጉልቶ በማውጣት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ብሎም ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሻገሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_91a26b701855,am,21.493,20.993,0.5,21.493,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6426e105f835,train,የባህል ቡድኑ ወደተለያዩ የአለም ሀገራት የሚያደርገው ጉዞ የኢትዮጵያን ህያው ባህል በማስተዋወቅ አዲስ ምእራፍ የሚከፍት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ።,spk_91a26b701855,am,11.773,11.273,0.5,11.773,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_731fc3760ab2,train,በካናዳ የሚኖሩ ትውልደ  ኢትዮጵያዊያን ያሰባሰቡትን የህክምና መሳሪያዎች በተወካያቸው አማካኝነት ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ አስረክበዋል።,spk_91a26b701855,am,9.053,8.553,0.5,9.053,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca7e6978f12,train,አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ መኮንን በሥራ ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናንት ህይወቱ አልፏል።,spk_91a26b701855,am,8.053,7.553,0.5,8.053,-37.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57ed8b8a6ecb,train,የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ሁነቱ የኢትዮጵያን ህያው ባህል ለአለም ህዝብ በማስተዋወቅ አዲስ ምእራፍ የሚከፍት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_91a26b701855,am,11.573,10.995,0.579,11.573,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a24cd789e10d,train,ተማሪ ቃልኪዳን ምትኩም 464 ነጥብ ማምጣቷን ገልጻ ውጤቱን ለማስመዝገብ ጊዜዋን ያለመታከት በንባብ ማሳለፏን ተናግራለች።,spk_91a26b701855,am,8.853,8.325,0.528,8.853,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e11147162816,train,በዞኑ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመረው ስራ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ ነው ያሉት ደግሞ የወላይታ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሚካኤል ሳኦል ናቸው።,spk_91a26b701855,am,11.933,11.433,0.5,11.933,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7d8c5b014d9,train,የፍርድ ቤት አገልግሎቶችን ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ  የተደገፈ ለማድረግ  በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።,spk_91a26b701855,am,10.893,10.384,0.509,10.893,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f25decbd9e,train,ቤተ-ክርስቲያኗ የልማት ተባባሪነትና አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_91a26b701855,am,6.373,4.362,0.501,6.373,-42.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14fed0e80052,train,አምባሳደር ሀሰን ታጁ እንደተናገሩት፤ የተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት በኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ እና በአጠቃላይ በሀገሪቱ ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን የፈጠረ ክስተት ነው።,spk_91a26b701855,am,16.213,14.569,0.73,16.213,-38.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbf0a87b37fb,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የኮሪደር ልማት ስራው ውጤታማ እንዲሆን ምሳሌነት ያለው ተግባር  እና ውሳኔ በመወሰን የበኩሏን በማበርከት ላይ መሆኗን ገልጸው፤ ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,12.773,8.333,0.502,12.773,-42.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1684d008dae,train,የዳኝነት አገልግሎት ስታንዳርድ ወደ ስራ እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_91a26b701855,am,4.293,3.78,0.513,4.293,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f47af55d1aef,train,የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በበኩላቸው፤ የ2017 በጀት ዓመት የዳኝነት ነጻነትና ገለልተኝነትን ለማጠናከር፣ አገልግሎቱን ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,17.653,17.12,0.534,17.653,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82c828d3cf7d,train,በመድኃኒት ለቀማው ቦታ ላይ የተገኙት የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የባህላዊ ህክምና መምህር እና ተመራማሪ ኤሊያስ አህመድ (ዶ/ር) እንዳሉት የየም ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በትውልድ ቅብብሎሽ የማቆየት ቱባ ባህልን ማስፋት ይገባል ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,14.733,13.38,0.501,14.733,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6270690c534,train,በኢትዮጵያ ሴቶችን ከሚያጠቁ የካንሰር በሽታዎች ቀዳሚው የጡት ካንሰር መሆኑን በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የጡት እና እንዶክራይን ቀዶ ሕክምና ሰብ ስፔሻሊስት፣ የቀዶ ሕክምና ተባባሪ ፕሮፌሰር እና የሕክምና ትምህርት ቤት ዲን ዶክተር ወንድወሰን አምታታው ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,16.653,15.98,0.673,16.653,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5fd4ef52b4f,train,የከተማው ነዋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣት ቱሉ ሀለኬ ጎደኞቹን በማስተባበር ለአንድ አረጋዊ 260 ሺህ ብር የሚገመት መኖሪያ ቤት እየሰሩ መሆናቸውን ተናግሯል።,spk_91a26b701855,am,10.653,10.152,0.502,10.653,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7843aa7c0060,train,ተማሪዎቹ በቀጣይም የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው በትጋትና ተጨማሪ ጥረትን በማከል ውጤታማነታቸውን ለማስቀጠል መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,8.773,8.165,0.608,8.773,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d4d9460c1e,train,በቆይታቸው በመዲናዋ በየጊዜው ሰፋፊና ውብ የሆኑ የመዝናኛ ቦታዎች መገንባታቸውን ተመልክቻለሁ ብለዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,6.573,6.063,0.51,6.573,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e107b1f2cb4,train,የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፤ በጤናው ዘርፍ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች አበረታች ውጤቶች እያሳዩ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ለውጡን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ጥረቶች በፍፁም ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑን አፅኖት ሰጥተዋል።,spk_91a26b701855,am,14.733,14.231,0.502,14.733,-39.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2907a0be822,train,የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በርካታ የኪነጥበብ ሀብት ያላት ሀገር ናት ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,8.693,7.893,0.5,8.693,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f6cc6694664,train,ለዚህ ስኬት ደግሞ ከገንዘብ ይልቅ የህዝባቸውንና ሀገራቸውን መልማት አስቀድመው ስራውን በፍጥነትና በጥራት እንዲሰራ ላደረጉ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች፣ የተለያዩ ማህበራትና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,14.933,11.947,0.753,14.933,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dabdae11ad5,train,በመድረኩ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና የሴት አደረጃጀቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_91a26b701855,am,6.213,5.54,0.673,6.213,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34000051c412,train,በእንጦጦ ፓርክ ሲዝናኑ ያገኘናቸው  አሜሪካዊቷ አማንዳ ኮልማን በአዲስ አበባ ከሰባት ዓመት በላይ መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,6.653,6.153,0.5,6.653,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46180bc8f2e1,train,ድጋፉ ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የወጣበት መሆኑም ተመላክቷል።,spk_91a26b701855,am,4.533,4.033,0.501,4.533,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_540cfc149a97,train,ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ የተደረገው የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ያግዛል ሲሉ የቢሮው ሃላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ ተናገሩ።,spk_91a26b701855,am,10.693,10.193,0.5,10.693,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_839700f0c6ae,train,በተጨማሪም ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ ስፖርተኞችንና ተመልካቾችን በማገናኘት ለማህበራዊ ትስስር መጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.653,11.78,0.0,13.653,-22.9,female,,,16000,3,0 clip_2879bbb015e0,train,በዚህም ምርት በተመጣጣኝ እንዲቀርብ እየተደረገ ስለመሆኑ ጠቅሰው በተለያየ መንገድ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ማህበረሰቡን ለምሬት የሚዳርጉ አካላትን የመቆጣጠር ስራ እንደሚጠናከርም ገልፀዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,16.534,14.632,0.0,16.534,-27.1,female,,,16000,4,0 clip_0d51efc9f369,train,ተመራቂዎች በምርምር ፕሮጀክቶቻቸው የሀገሪቱን የሳይንስና ቴክኖሎጂ እድገት ለማፋጠን የሚያግዙ  መነሻዎች መሆናቸውን ተመልክተናል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.934,9.649,0.0,10.934,-29.1,female,,,16000,3,0 clip_b0e0d245cfa7,train,በማዕከሉ የክህሎትና የሙያ ስልጠና የሚያልፉ ሴቶችም ለቀጣይ ህይወታቸው ስንቅ የሚሆን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠና ተከታትለው ወደስራ ዓለም አንዲቀላቀሉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.573,13.156,0.371,14.573,-25.4,female,,,16000,3,0 clip_96a8beb76e80,train,በተለይ በልማት ተጠቃሚ እንዲሆንና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎቹም በህዝብ ተሳትፎ መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግም የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ነው የተገለጸው።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.534,12.152,0.0,12.534,-29.7,female,,,16000,3,0 clip_cd6b0c20fc79,train,የትራፊክ አደጋ መንስዔ የአሽከርካሪዎች ቸልተኝነትና ብቃት ማነስ መሆኑን ገልፆ፥ አደጋው የሰው ህይወትና አካልን ለጉዳት ከማጋለጡም በላይ በንብረት ላይ የሚደርሰውም አደጋ ከባድ መሆኑን አስረድቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.934,12.929,0.0,13.934,-26.7,female,,,16000,3,0 clip_be4a38b4e12e,train,በተቋማቱ እየተሰጠ ያለው ነፃ የበጎ ፈቃድ የጤና  አገልግሎት ጤናማና አምራች ህብረተሰብ ለመፍጠር የተጀመረውን ተልዕኮ ለማሳካት እያገዘ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.334,11.302,0.0,12.334,-26.1,female,,,16000,3,0 clip_a34b040a6edf,train,በትራፊክ አስተናባሪነት፣ በደም ልገሳና በሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ ህብረተሰቡን ሲያገለግል መቆየቱን ጠቅሶ ይህን ተግባሩን በቀጣይም እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.774,12.666,0.0,13.774,-25.1,female,,,16000,3,0 clip_c3204d55fee8,train,ጤና ተቋማቱ በባለሙያዎቻቸው አማካኝነት  ስለ ተላላፊ በሽታዎች የመከላከያ ዘዴዎች ከማስተማር ባለፈ የደም ግፊት፣ የስኳር እና ሌሎች ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች ነፃ ምርመራ እየሰጡ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,15.213,14.296,0.0,15.213,-26.6,female,,,16000,3,0 clip_af6a1e264542,train,ዩኒቨርሲቲው ዲጂታላይዜሽን ለማስፋፋት እየሰራ መሆኑን እና ራስ ገዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል ።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-24.0,female,,,16000,3,0 clip_b2c69b412cfb,train,ሌላኛዋ የማዕከሉ ተመራቂ ሀሊማ የሱፍ÷ የነገ ህይወቷን በዶሮ እርባታ ዘርፍ በአዲስ ምዕራፍ የምትጀመርበትን ዕድል እንደተፈጠረላት ተናግራለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,9.293,8.982,0.311,9.293,-25.5,female,,,16000,3,0 clip_2d22f33a9878,train,ሚኒስትር ዴኤታዋ እንደገለጹት ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በተጠናከረ ተቋማዊ አደረጃጀት እንዲመራ በማድረጉ አበረታች ውጤቶች እንዲታይበት አስችሏል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,15.373,13.712,0.0,15.373,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_61d137bb153d,train,ከአዛውንቷ ማህጸን በቀዶ ህክምና የተወገደው እጢ ለ16 አመታት ያክል አብሯቸው እንደኖረ በምርመራ መረጋገጡንም ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.573,8.075,0.0,8.573,-24.7,female,,,16000,3,0 clip_3e424a8860d2,train,ፈጣንና ፍትሃዊ አገልግሎት በመስጠት ለተሻለ ለውጥ ሁሉም የመንግስት ሠራተኛ መትጋት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.334,7.473,0.504,10.334,-32.4,female,,,16000,3,0 clip_b21049707a39,train,በወልድያ ከተማ በተካሄደው ውይይት የተሳተፉት በላይ ብርሃኑ፤ የስራ ሰዓትን በአግባቡ በመጠቀምና መልካም ስነ ምግባርን በመላበስ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.534,11.12,0.0,13.534,-32.8,female,,,16000,3,0 clip_93ac90f31493,train,የክልሉ መንግስት በመደበው  26 ሚሊየን ብር በሆስፒታሉ ግቢ በምግብ እጥረት የተጎዱ ህፃናት ማገገሚያ ማዕከልና ለተጨማሪ የሕክምና አገልግሎት መስጫ የማስፋፊያ ግንባታ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.854,13.63,0.0,16.854,-24.7,female,,,16000,3,0 clip_fb2a4d8f8fb6,train,በእስካሁኑ ሂደት በከተማና በገጠር  ሆስፒታሎችና ሌሎች  ጤና ተቋማት ከ41 ሺ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ነፃ  የህክምና አገልግሎት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.534,10.826,0.0,13.534,-24.2,female,,,16000,3,0 clip_f1f58ffe37d2,train,መንግሥት የኑሮ ውድነቱን ለመቆጣጠር ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ አምራቹንና ሸማቹን ህብረተሰብ በቀጥታ በማገናኘት እያከናወነ ያለውንን ተግባር ሊያጠናክር እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.774,9.909,0.342,10.774,-24.9,female,,,16000,3,0 clip_23ab51842336,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።,spk_3462bc3f3aa3,am,9.014,8.034,0.0,9.014,-29.5,female,,,16000,3,0 clip_8bafc5d8f469,train,በምግብ ራስን በመቻል ከተረጂነት ለመውጣት ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ ጀምሮ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወነ እንደሚገኝም  ጠቅሰዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.973,10.072,0.0,10.973,-24.6,female,,,16000,3,0 clip_53daa78175c9,train,ስትራቴጂው ራሱን የቻለ አሰራር እና አደረጃጀት የሚፈጥር፣ የቁጥጥርና አቅርቦት አቅምን የሚያጠናክር እንዲሁም ባለድርሻ አካላትን የሚያቀናጅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.373,9.208,0.347,10.373,-30.3,female,,,16000,3,0 clip_f1174f13edaf,train,በተለይ ማህበረሰቡ የጤና ባለሙያን ምክር  በመተግበር ራሱን ከበሽታው ሊታደግ ይገባል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-23.0,female,,,16000,3,0 clip_fda713ef714b,train,የኦዳ አዶላ ቀበሌ ምክትል አስተዳዳሪ ወይዘሮ ዱረቲ አሬሪ ፤በአዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት ሁሉም ሴክተር መስሪያቤቶች በመካተታቸው ለህብረተሰቡ ሁለንተናዊ አገልግሎትን በቅርበት ለመስጠት ማስቻሉን  ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,14.454,14.454,0.0,14.454,-25.2,female,,,16000,3,0 clip_4e62a9cc0453,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን በበኩላቸው የዞኑ አስተዳደር በቀጠናው ዘላቂ ሰላምን ከማስጠበቅ አንስቶ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,16.854,15.725,0.0,16.854,-25.6,female,,,16000,3,0 clip_669945d72ce1,train,በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀና ልብ ባላቸው በጎ ፈቃደኞች ቤታቸው በመታደሱ ልጃቸውም እሳቸውም በተመቸ ሁኔታ እየኖሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.373,10.892,0.0,11.373,-26.4,female,,,16000,3,0 clip_ea0ab3f4c774,train,የኢትዮጵያን ክብር የሚመጥኑ ግዙፍ የልማት ስራዎች እየተሰሩ ነው ያሉት ከንቲባ አዳነች÷ የኢትዮጵያ ተስፋም የሚጨበጥ፣ የሚታይ እውነትና ማንሰራራት የሚናገሩ ስራዎች ውጤታማ ሆነዋል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.973,13.118,0.0,13.973,-25.7,female,,,16000,3,0 clip_a57b65751a73,train,ዛሬ የተካሄደው የስፖርት ውድድርም ወንድማማችነትን ለማጠናከርና ያሉ የተፈጥሮ ፀጋዎችን ለማስተዋወቅ የሚያግዝ በመሆኑ አዘጋጆቹን አመስግነዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.454,11.046,0.0,11.454,-27.0,female,,,16000,3,0 clip_44af44d00a75,train,በርካታ ታካሚዎች ወደ ጤና ተቋም የሚመጡት በሽታው ከፍተኛ ደረጃ  ከደረሰ በኋላ በመሆኑ  ታካሚውን አክሞ ለማዳን አዳጋች እንደሚያደርገው ጠቁመዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.774,9.374,0.424,10.774,-31.0,female,,,16000,3,0 clip_80a643aeab3a,train,አደረጃጀቱ ህዝቡ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት በቅርበት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው።,spk_3462bc3f3aa3,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-25.0,female,,,16000,3,0 clip_d0c5c57269ac,train,ነዋሪዎቹ አያይዘውም የበጎ ፈቃድ ስራ ለእነሱ መልካም ዕድልን ይዞ እንደመጣ ሁሉ ሌሎችም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ አረጋውያንና አቅመ ደካሞችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,17.453,16.043,0.368,17.453,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_616dd1bc5b95,train,በከተማው ከ52 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበር ስርጭት እየተከናወነ እንደሚገኝም ተመላክቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-22.3,female,,,16000,3,0 clip_9357d3d0a9b5,train,ኢሬቻ የፍቅር፣ የወንድማማችነት የምስጋና በዓል መሆኑን ገልጸው፤ ለሀገራችን ሁለንተናዊ ብልጽግናና ሕብረብሔራዊ አንድነት መጠናከር ጉልህ ሚና አለው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.254,9.77,0.0,10.254,-21.3,female,,,16000,3,0 clip_da90c27dbb32,train,የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረትም ሴቶች ዕውቀትና ክህሎታቸውን በማዳበር እራሳቸውንና ሀገራቸውን የሚጠቅሙበት ምቹ መደላድል መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.294,12.886,0.318,16.294,-25.5,female,,,16000,3,0 clip_26e7771531e5,train,የአገልግሎት አሰጣጡ ጊዜና ወጪን ከመቆጠብ ባለፈ ትኩረታቸውን በልማት ሥራዎች ላይ እንዲያደርጉ እድል የፈጠረላቸው መሆኑንም ተገልጋዮቹ ገልጸዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.174,8.853,0.0,10.174,-30.2,female,,,16000,3,0 clip_de623b8642a2,train,በሌላኛው የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብር ማሊ ከቱኒዚያ ምሽት አራት ሰዓት ላይ በመሐመድ አምስተኛ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.573,8.929,0.0,12.573,-25.6,female,,,16000,3,0 clip_4aaf009b123d,train,ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር የመሸጫና የማምረቻ ቦታ መመቻቸቱን እንዲሁም  ለአርሶ አደሩ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ   መቅረቡንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,11.854,10.46,0.36,11.854,-28.8,female,,,16000,3,0 clip_a0045900bb8d,train,በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቤታቸው የታደሰላቸው አቶ ሳሙኤል አበበ ለበርካታ ዓመታት ዝናብና ፍሳሽ በሚያስገባ ቤት መኖራቸውን አስታውሰው ክረምት በመጣ ቁጥር ከአሁን አሁን ይሄ ቤት አንድ ነገር ሆነ እያልኩ በሀሳብና በጭንቀት አሳልፍ ነበር ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,19.494,17.544,0.0,19.494,-25.0,female,,,16000,3,0 clip_3adc469c1b23,train,ሌላኛዋ በጎ ፈቃደኛ ወጣት የማሪያምወርቅ አሰፋ በበኩሏ፤ በከተማዋ በአቅመ ደካሞች የቤት እድሳትና በትራፊክ አስተናባሪነት እየተሳተፈች መሆኑን ገልጻለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.213,12.335,0.0,13.213,-25.9,female,,,16000,3,0 clip_a9de04b8cc88,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎ እንዳሉት ክልሉ ያለውን የመልማት አቅም በመጠቀም ሁለንተናዊ ለውጥ ለማስመዝገብ ቅንጅታዊ ጉዞን  ማጠናከር ይገባል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,20.294,15.507,0.0,20.294,-24.7,female,,,16000,3,0 clip_aedc903748cf,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በጉባኤው ላይ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የአፍሪካን የኢኮኖሚ ታሪክ የመቀየር ልዩ እድል ይዞ መምጣቱን አፅንኦት ሰጥተው ማንሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,18.494,14.761,0.438,18.494,-25.2,female,,,16000,3,0 clip_38f209f8d80f,train,በአል መዲና ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጋኤል ካኩታ በጨዋታ እና በፍጹም ቅጣት ምት ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ናትናኤል ምቡኩ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ጋር አገናኝቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.334,12.08,0.0,14.334,-25.2,female,,,16000,3,0 clip_8c0a699de30e,train,ማዕከሉ ዘንድሮው  ከ300 ሺህ በላይ የሙዝ፣ የአናናስ፣ የሸንኮራ አገዳ፣ የአፕልና የድንች ችግኞችን በማባዛት ለአርሶ አደሩ፣ ለባለሃብቶችና ለማህበራት እያሰራጨ ለተከላ እንዲበቁ እያደረገ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.373,13.387,0.0,17.373,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6a5ca9e6561,train,በአማራ ክልል በዕውቀትና ክህሎት የታነፀ ትውልድ ለመገንባት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለጹ።,spk_6332aabf94d1,am,9.254,8.689,0.0,9.254,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6a963e92d07,train,"የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀው የ2025 ዳይመንድ ክለብ ሲምፖዚየም ""አካታች ወደፊትን ለመፍጠር ዓለም አቀፍ የዲጂታል አመራር ማጠናከር"" በሚል መሪ ሃሳብ ተካሄዷል።",spk_6332aabf94d1,am,11.373,10.547,0.0,11.373,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2f138911c26e,train,በተለይም በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የዞኑ ተወላጆች በየግዜው እያደረጉ ያለው የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,12.893,12.345,0.0,12.893,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41ef82891fcc,train,ጨዋታው ቀጥታ ወደ መለያ ምት አምርቷል።በዚህም ናይጄሪያ 4 ለ 2 በማሸነፍ ሶስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። የነሐስ ሜዳሊያም አግኝታለች።,spk_6332aabf94d1,am,7.413,6.212,0.474,7.413,-35.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_65911e2ab09f,train,ሠራተኞች ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር  እራሳቸውን  በማብቃት  ለሕብረተሰቡን  የሚሰጡትን አገልግሎት ይበልጥ ፍትሃዊና ቀልጣፋ ለማድረግ  ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለባቸው ያመለከቱት ደግሞ ሌላው ሰልጣኝ አቶ ሰሎሞን ገብረመድህን  ናቸው።,spk_6332aabf94d1,am,13.573,11.74,0.0,13.573,-35.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_37a396a7c2d5,train,በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት ከ355 ሺህ በላይ ዜጎችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ መታቀዱም ተገልጿል።,spk_6332aabf94d1,am,9.454,8.548,0.398,9.454,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5a97fb14e918,train,በዚህ ረገድ ለ80 ዓመታት የኒውክለር ኢንዱስትሪን የተጠቀመችው ሩሲያ ሳይንስ ከራዕይ ጋር ሲጣመር የሚያስገኘውን ውጤት በተግባር አሳይታለች በመሆኑም ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ለአፍሪካ ምሳሌ በሆነ መልኩ ያላትን አጋርነት የበለጠ ማጠናከር ትፈልጋለች ነው ያሉት።,spk_6332aabf94d1,am,19.213,17.017,0.0,19.213,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df1140e3c992,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና  ክህሎታቸውን በማጎልበት  በዲጂታል ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው  በአማራ ክልል የኢትዮ ኮደርስ  ስልጣኞች ገለጹ።,spk_6332aabf94d1,am,12.213,11.434,0.321,12.213,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6fd6b40b68b,train,የአፍሪካን የትራንስፎርሜሽን አጀንዳ እውን ለማድረግ አባል ሀገራት ጠንካራ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማትን መገንባት እንዳለባቸውም ተነግሯል።,spk_6332aabf94d1,am,8.133,7.812,0.321,8.133,-33.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e91c908a19a8,train,እውቅናው ለተመራቂ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የሥራ ዕድሎችን እንደሚከፍት እና የትምህርት መረጃቸው ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲኖረው የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.493,8.099,0.395,8.493,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_966b1d85e7c3,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እውቀትን በማስፋፋት፣የግለሰቦችንና የተቋማትን የመፈጸም አቅም ማጎልበት ቁልፍ ዓላማው መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_6332aabf94d1,am,14.893,13.47,0.0,14.893,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb6409d73025,train,ወጣት ባስሌል መስፍን በበኩሉ በሶፍትዌር ማበልፀግ ስልጠና  እንደወሰደ ጠቅሶ፥ ከጓደኞቹ ጋር በመሆን የህዝብ ትራንስፖርት አጠቃቀም የሚያሳልጥ መተግበሪያ መስራታቸውን ገልጿል።,spk_6332aabf94d1,am,12.534,12.072,0.0,12.534,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_869bde5afed5,train,መሳሪያዎቹን የሚጠቀሙ ደንበኞች የኢትዮ ቴሌኮምን ክላውድ በቀጥታ በመጠቀም የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸው መሆኑን አብራርተዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,10.774,9.539,0.0,10.774,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0ba6ac7828b,train,የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ያለፈውን ጊዜ በታሪክነት የያዘ፤ የሚመጣውን አሻግሮ ያለመ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.614,9.656,0.317,11.614,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4869f62890c1,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሩሲያ እየተካሄደ ባለው የዓለም የአቶሚክ ሳምንት(World Atomic Week) ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደምትገኝ ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.493,9.847,0.0,10.493,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d76029c08670,train,የ 44 ዓመቱ ስፔናዊ በግንቦት ወር 2017 ዓ . ም በሶስት ዓመት ውል ነበር ለክለቡ የፈረመው።,spk_6332aabf94d1,am,5.694,5.393,0.3,5.694,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27314fff893b,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ኢትዮጵያ ለያዘችው የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬት ሚናው የላቀ መሆኑን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።,spk_6332aabf94d1,am,9.414,8.54,0.874,9.414,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2cd39631d3b,train,የክልሉ መንግስትም የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ ከየትኛውም ጊዜ በተሻለ ሁኔታ አበክሮ እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊዋ  በተለይ በክልሉ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተጠያቂነትን ለማስፈን ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ አውስተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,18.253,15.615,0.0,18.253,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_92710ae406b2,train,በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊዮን በላይ ህጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ መግለጹ ይታወቃል።,spk_6332aabf94d1,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c58340ea57d4,train,ለ20 ቀናት በሚቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ ከክልሉ 14 ኮሌጆች የተውጣጡ 362 አሰልጣኞች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.373,7.024,0.0,7.373,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35b05735b7bb,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች  ቀን ፍትኃዊ ተጠቃሚነትን ያረጋገጠ ነው ያሉት ደግሞ ከጋምቤላ ክልል በመድረኩ የተገኙት ተሳታፊ አቶ  ጆንማያንግ ኩን ናቸው።,spk_6332aabf94d1,am,9.534,8.405,0.386,9.534,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e242c072568,train,በብሔራዊ መታወቂያ የምዝገባ ስራ ላይ በርካታ ሰልጣኞች በቀጥታ ተሳታፊ በመሆን የስራ እድል ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙም አብራርተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-22.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca4c670dfdd5,train,በ2015 ዓ.ም የተከሉት የሙዝ ችግኝ ደርሶ ምርቱን ለሽያጭ በማቅረብ በዓመት እስከ 60 ሺህ ብር ገቢ  እያገኙ መሆናቸውን ጠቁመው፤  ዘንድሮ ችግኝ በመትከል የበለጠ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ   እየሰሩ  መሆናቸውን አክለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.534,13.211,0.403,17.534,-37.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5816ada149db,train,ዓላማው በአህጉሪቱ ጠንካራ የሲቪል ሰርቪስ አስተዳደር መፍጠር ነው ያሉት ፕሮፌሰር ጆርጅስ፤ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ምቹ ሁኔታ ሊፈጠርላቸው እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.854,8.852,0.637,11.854,-35.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b1c96f1be6d,train,በአሁኑ ወቅት ከ900 በላይ የሚሆኑና በተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ አማካይነት ለተገልጋዮች ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.534,8.761,0.332,10.534,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e62adeff110c,train,ኮርፖሬሽኑ በአዋጅ ከተቋቋመበት ተልእኮ ባሻገርም በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች በመሳተፍ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን አክለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.973,8.22,0.376,8.973,-31.4,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_8285c3bb8f50,train,በአሁኑ ወቅትም የበዓሉ ዋና ተሳታፊ የሆኑ ሴቶች ከእድሜ እኩያቸው ጋር በቡድን ተደራጅተው   ጭፈራውን የመለማመድ፣ ለበዓሉ ማድመቂያ የሚሆን አልባሳትና ጌጣጌጥን የማሟላት ስራ እያከናወኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,15.414,14.417,0.0,15.414,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_09cda7abf9c4,train,በ2017 በጀት ዓመትም 191 ሺህ 992 ዜጎችን በስልጠናው ለማሳተፍ ታቅዶ 187 ሺህ ዜጎች መሰልጠናቸውን አስታውቀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.614,10.021,0.0,11.614,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3bbba56a6f0e,train,በቀጣይም  የሕብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ የአመራሩ ሚና ከፍተኛ እንደሆነም አንስተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a51a8b8a71c,train,ሁለንተናዊ ብልፅግናን የሚያረጋግጡ የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ወጣቶች እንዲበራከቱ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን የማሻሻል ስራ መሰራቱንም አስታውቀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.334,9.053,0.0,10.334,-35.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_614e7722ed5e,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት ምክንያት መነቃቃት መኖሩንና ይህን ለማስፋት የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,15.694,13.473,0.0,15.694,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aecf9807428a,train,የወጣቱ የጥረትና የፈጠራ ውጤት ዘመናዊና ለአካባቢ ተስማሚ ጄኔሬተር ሲሆን፤ ወጣት ፌዴሳ ምርቱን ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ሕልም ሰንቋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.454,9.687,0.495,11.454,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_313cc2b442e3,train,በተለይም የህክምና አገልግሎትን ለማቀላጠፍ መረጃን በቀላሉ ለህክምናው ባለሞያ ተደራሽ በማድረግ ታካሚው ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.174,8.759,0.306,10.174,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a4f5b846f5ec,train,ከራስ ባለፈ የአካባቢውን ባለሀብት በማቀናጀት ወደ ኢንዱስትሪ ለማስገባት በተቀመጠ አቅጣጫ መሰረትም ይሰራል ሲሉም አረጋግጠዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,8.893,8.564,0.33,8.893,-37.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cdb8d319675d,train,የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዓለም ደረጃ ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ ኢኮኖሚዎች መካከል አንዱ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህልማችን አስተማማኝ፣ ከፍተኛ ንጹህና በየጊዜው የሚያድግ ኢነርጂ ማግኘት ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,14.334,12.959,0.0,14.334,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f0608bfca0f,train,የሳይበር ደህንነት ጉዳይ ከሀገር ሉአላዊነት ጋር የሚተሳሰር በመሆኑ በዘርፉ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.893,7.757,0.0,8.893,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2aa46dfc91f1,train,ኢንስቲትዩቱ በዘርፉ የምስራቅ አፍሪካ የስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሆን ርዕይውን ለማሳካት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_10624fce47ef,train,በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ለማስቻል ለማኅበረሰቡና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ መፍጠር አንዱ የሠነዱ ትኩረት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.334,10.639,0.0,11.334,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a20597edf17,train,ማህበራዊ ችግሮችን ከመፍታት አንፃርም በከተማና በገጠር ለሚገኙ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ ለዓመታት ለቆዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እየተሰጠ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,12.724,11.648,0.0,12.724,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_594d8e9ee18e,train,የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ መንግስት አካል ጉዳተኞችን በተሻለ መልኩ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል።,spk_5c76a060675d,am,12.153,10.823,0.364,12.153,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ebd4ca1a7482,train,በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት የመንግስትን ቁርጠኝነት በተግባር ያረጋገጡ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይ ለሚከናወኑ ስራዎች ሁሉም የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.767,10.27,0.0,10.767,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d83831462662,train,ለምክክር ሂደቱ የላቀ ውጤታማነት ሁሉም በየዘርፉ ማገዝ እንደሚገባ ነው ኮሚሽነሯ ያስገነዘቡት።,spk_5c76a060675d,am,7.001,6.678,0.0,7.001,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76d08e5fefe9,train,አሁን  ቤታቸው ተገንብቶ ለምግብነት የሚውሉ ችግኞች እንዲተክሉ በመደረጉ ምስጋና አቅርበዋል ።,spk_5c76a060675d,am,7.093,6.732,0.0,7.093,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d17aff807aa2,train,በማስጀመሪያው መረሃ ግብር ላይ  የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ከተለያዩ ክልሎች   የመጡ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው።,spk_5c76a060675d,am,9.053,8.436,0.0,9.053,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84e7e15f0915,train,በአዲስ ዓመት ሰዎች ብዙ ነገሮችን ለማስተካከል የሚያቅዱበት በመሆኑ ይህ አጋጣሚ፤ በማብሰልሰል ውስጥን ለሚረብሹ ማኅበራዊ ችግሮች እልባት ለመስጠት የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክትም ይናገራሉ።,spk_5c76a060675d,am,14.454,13.114,0.0,14.454,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc1e46b5f7b8,train,ይህም በእውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት  እንዲሁም በሥነ-ምግባሩ ብቁ የሆነና የተሟላ ስብዕና ያለው የዳኝነት እና የፍትህ አካላት አመራር እና ባለሙያ ለማፍራት ወሳኝ መሆኑን አቶ አብዲሳ አብራርተዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.213,10.873,0.0,12.213,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39ead0bed310,train,የዘንድሮ የጎንደር የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ የሕዝቦችን አብሮነትና አንድነትን በሚያስተሳስስር መንገድ ከዋዜማው ጀምሮ በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር ከወዲሁ ዝግጅት እየተደረገ ነው።,spk_5c76a060675d,am,12.893,11.463,0.0,12.893,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8baeda1522fd,train,የአዳማ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ መኩሪያ ሹሚ በበኩላቸው ኤጀንሲው የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ባሻገር በበጎ ተግባራትም እየተሳተፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,15.473,13.74,0.317,15.473,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3da6b0895ff4,train,የተመረቁ ተማሪዎችም የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.527,7.185,0.0,8.527,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_071bf9e67185,train,በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን  የመስቀል ደመራ  በዓልን ስናከብር በአንድነት ሰላምን በመስበክና  አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር ጭምር ሊሆን ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.274,8.903,0.0,9.274,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7251a4a5628,train,በበጀት ዓመቱ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የተለያዩ አገልግሎቶች ተደራሽ ማድረግ መቻሉንም አክለዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_29db7058310c,train,ሪያል ማድሪድ በ12 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_5c76a060675d,am,4.292,3.454,0.0,4.292,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7ad52dad377,train,የትምህርት ቤቱ መምህርት ብዙነሽ ማቲያስ እንዳሉት ምገባ ከተጀመረ ወዲህ ተማሪዎች በሰዓቱ ይመጣሉ በትምህርት አቀባበላቸውም ላይ ከፍተኛ መሻሻልና ለውጥ ማምጣት ችለዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.423,11.278,0.0,12.423,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_849593223958,train,የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በህዝብ ይሁንታ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ከተመረጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ገንቢ ትብብር በመፍጠር ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት እንደሚገባውም አምባሳደር ፍሰሃ አመለክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.174,11.83,0.0,13.174,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f615a27c2a79,train,የውሀ አቅርቦት ለገጠር ኮሪደር ልማት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፤ ለተግባራዊነቱ የአርሶ አደሩን ግንዛቤ በማሳደግ በንቅናቄ ማንቀሳቀስ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.014,9.312,0.0,10.014,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b143d586869,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ዲጂታላይዝ በማድረግ የዜጎችን የፍትህ ጥያቄ ለመመለስና የዳኞችን ጊዜ ለመቆጠብ የሚያስችሉ ጅምር ስራዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.414,8.046,0.368,8.414,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e2cf41eb045,train,በዓሉ የሚከበርበት ቦታም ሕብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ መጸዳቱን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_538314c79013,train,ፋይዳ የለሽ አመለካከቶች የሚያደርሱትን ሥነ - ልቦናዊ ጫና በመገንዘብ ለሁሉም ተስፋ የሚሆን መልካም ሐሳብ መሰነቅ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.844,9.05,0.0,9.844,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50c203d3f941,train,በአፋር ክልል ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን እስከ 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን እድሜ ያለው አዲስ የአውስትራሎፒቲክስ ቅሪተ አካል ማግኘቱን የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ተመራማሪዎች ቡድን አስታወቀ።,spk_5c76a060675d,am,14.231,12.331,0.0,14.231,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5242c72a8450,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ከሀገሪቷ አቅምና ገበያውን መሰረት ያደረገ የሰው ኃይል ለማፍራት የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ወሳኝ መሆኑን አንስተው ለዚህም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.514,11.668,0.0,13.514,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60d9b9161db4,train,በአካባቢው የሚገኙ የጤና ተቋማት ያሉባቸውን የህክምና ግብዓትና ሌሎች ቁሳቁሶችን አሟልተው የተሻለ የህክምና አገልግሎት እንዲሰጡ እየደገፈ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,11.194,9.807,0.0,11.194,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a75df8c16f1e,train,የጅማ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሼህ ማሀመድ አሚን ተማም በወቅቱ ባስተላለፉት  መልእክት ህዝበ ሙስሊሙ ሀይማኖታዊ ትእዛዛትን ተከትሎ በዓሉን በጋራ ማሳለፍ አለበት ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.628,11.232,0.0,13.628,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab389859054d,train,ባንጋ በቆይታቸው የጨርቃ ጨርቅ እና የጫማ አምራች ፋብሪካዎችንና ከአርሶ አደሮች ጋር ትስስር ያላቸውን የብቅል ማምረቻዎችን የሚጎበኙ ሲሆን አነስተኛ የንግድ ስራ ባለቤቶችንም እንደሚያነጋግሩ የገንዘብ ሚኒስቴር የዓለም ባንክን ዋቢ አድርጎ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።,spk_5c76a060675d,am,18.933,16.442,0.0,18.933,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ed7cedd6389,train,የእለቱ የክብር እንግዳ የደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ እና የዩኒቨርሲቲው ቦርድ አመራር አባል አቶ ተሾመ ዋለ፤  ተመራቂዎች  በትምህርት ቆይታቸው የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በማሸጋገር ለሀገር ልማትና እድገት እንዲተጉ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5c76a060675d,am,18.804,16.853,0.0,18.804,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f80ff0d3997d,train,በተለይም ከአራዳ ክፍለ ከተማ ከቁርጡሚ ወንዝ ዳርቻ ተነስተው በሶስተኛ ወገን ክርክር ምክንያት ሲንገላቱ የቆዩ ነዋሪዎች ዛሬ ችግሩ ተፈቶ የመኖሪያ ቤት ስላገኙ እጅግ ደስተኞች ነን፤ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል ከንቲባዋ በመልዕክታቸው።,spk_5c76a060675d,am,17.334,15.543,0.0,17.334,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a7be18ffa3,train,ባለፉት አመታት በተከናወኑ ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች በርካታ  ዜጎች ከዘመመ ጎጇቸው ወደ ተሻለ ህይወት እንዲሸጋገሩ ማስቻሉን አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.409,9.593,0.508,10.409,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc767b760576,train,ነባር መዳረሻዎችን ማደስና አዳዲስ መዳረሻዎችን መገንባት እንዲሁም ለኮንፍረንስ ቱሪዝም የተሰጠው ትኩረት ቱሪዝም እንዲያድግ ማድረጉን ገልጸዋል። በዚህም ከአመት አመት የቱሪስት ፍሰቱ እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,15.373,12.666,0.0,15.373,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5cd6ac0bfe2d,train,በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የደረጃ ማሻሻያ የተደረገለት የማኩዌይ ወረዳ የዊንዲየው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ለተያዘው ግብ  አበርክቶው የላቀ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,14.569,12.501,0.0,14.569,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4979a7c8f0db,train,በዕለቱ የተገኙት የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተወካይ አቶ መስፍን ተክለአብ እንደተናገሩት ዛሬ በራስ ተነሳሽነት የተደረገው የድርጅቶቹ ጥምረት በእጅጉ የሚደነቅ ነው።,spk_5c76a060675d,am,12.213,10.868,0.0,12.213,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8434dc290e9,train,እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው አነስተኛ ለሆኑ  ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ፣ የትምህርት ማጣቀሻ መጻህፍትን፣ የግብዓት ችግርን መፍታት፣ ለተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,16.489,15.272,0.457,16.489,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_445a1cf380de,train,ቀደም ሲልም በሳውዲ ዓረቢያ፣ ሊባኖስ፣ ቱኒዚየ እና ሶሪያ በዲፕሎማትነት ያገለገሉ ሲሆን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤትም የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ከፍተኛ ዲፕሎማት ሆነው ማገልገል ችለዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.761,11.104,0.0,12.761,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_927adbfad5f3,train,ለግሸን ደብረ ክርቤ የንግስ በዓልም ከተለያየ አካባቢ የሚመጡ እንግዶችን በመቀበልና ወደ ግሸን በመሸኘት የከተማ አስተዳደሩ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.373,8.822,0.0,9.373,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f739fb9d9ee9,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሶስት ወራት በፊት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጎብኝተው በገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ ሞዴል የገጠር መንደሮችን ጨምሮ አመታዊውን የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር አስጀምረው ነበር።,spk_5c76a060675d,am,14.041,12.664,0.0,14.041,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfa95db7071b,train,ዜጎች በህጋዊና ደህንነቱ በተጠበቀ መንገድ የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት ወደ ተደረገባቸው ሀገራት እንዲሄዱ ዕድል መመቻቸቱን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.854,10.745,0.0,11.854,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_716aef7cfa36,train,በምስራቅ ተጎራባች ክልሎች የተካሄደው የስራ ጉብኝት ለቀጣይ ስራ ጥሩ መደላድል እንደሚፈጥር በመግለጽ።,spk_5c76a060675d,am,7.734,6.735,0.0,7.734,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_705f26a16ac4,train,የተጀመሩ ሰው ተኮር ስራዎችን በበጎ ፈቃድ ስራ በማጠናከር  ወገኖችን መደገፍ ይገባናል ሲሉ አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,6.588,6.287,0.0,6.588,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e2b73afbaa3,train,በከተማ አስተዳደሩ የፀደቀው የነባርና አዲስ አባል መደበኛ ዓመታዊ መዋጮ ከ1 ሺህ 500 እስከ 10 ሺህ 500 ብር መሆኑን  ጠቅሰው የመመዝገቢያ 200 ብር መሆኑን ኃላፊው ገልፀዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.388,9.911,0.424,11.388,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0619ae28503,train,ትናንት ባለስልጣናት ለፍንዳታው ቀጥተኛ ምክንያት ምን እንደሆነ ምርመራ እንዲካሄድ ወስነው ነበር።,spk_452bf654ab2e,am,10.694,7.351,0.359,10.694,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c48a08bc6aac,train,ጥር 3/2013 በደቡብ አፍሪካ በየቀኑ በኮሮና ቫይረስ 33 በመቶ እያሻቀበ ሲሆን በቫይረሱ ምክንያትም የሚሞቱ,spk_452bf654ab2e,am,11.614,9.328,0.0,11.614,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2f90976c61d,train,“ፌስቡክ ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን ገድቧል፣ በፌስቡክ ከፋፋይ፣ የጥላቻና የአመጽ መረጃዎች ቁጥጥር ሳይደረግባቸው ይሰራጫሉ” ነው ያሉት።,spk_452bf654ab2e,am,14.094,11.29,0.0,14.094,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c7e8453ef84,train,በዚህ ዓመት ውስጥ ብቻ ጉዞውን ለማድረግ ሙከራ ካደረጉ መካከል ከ900 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ዘገባው አስታውሷል።,spk_452bf654ab2e,am,10.213,8.882,0.501,10.213,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30636b9a63fb,train,ሰዎች ቁጥር  390 እና በ600 መካከል እየተመዘገበ መሆኑ ተነገረ፡፡,spk_452bf654ab2e,am,5.534,5.067,0.0,5.534,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d9be6d87085,train,"የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሕክምናውን እየሰጠ የሚገኘው "" ሂዩማን ካታራክት ፕሮጀክት ኪዩር ብላይንድነስ "" ከተሰኘ  ድርጅት ጋር በመተባበር እንደሆኑ ተመልክቷል።",spk_ff627710b4e1,am,14.633,14.319,0.0,14.633,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dba5d288c27c,train,በአማራ ክልል ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበው ደም የተሻለ አቅርቦት እንዲኖር ማስቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_ff627710b4e1,am,4.553,4.553,0.0,4.553,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c211cce197ff,train,የሕብረተሰቡ መስተንግዶና አቀባበል የሚያስደስትና ለሌሎች አካባቢዎችም ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,4.274,2.917,0.566,4.274,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1728968726d5,train,"በአውደ ጥናቱ ""በቀውስ ወቅት የሚዲያ ሚና"" እና ""ሚዲያ ለብሔራዊ ጥቅም"" የሚሉ ጹሁፎች እየቀረቡ ይገኛል።",spk_ff627710b4e1,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91ee516d8a51,train,የኢትዮጵያ ሴቶች ማሕበራት የቦርድ ሰብሳቢ ሆናም አገልግላለች።,spk_ff627710b4e1,am,3.913,3.913,0.0,3.913,-22.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_928866052735,train,በተጨማሪም  የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ፣ የትምህርት ቤቶች ደረጃን የማሻሻል ስራዎች በበጎ ፈቃደኞች ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04f7336a105c,train,በማስጀመሪያ ስነ ስርአቱ ላይ  የከተማው አመራር አካላትና ሌሎችም ባለድርሻዎች ተገኝተዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.034,6.579,0.0,7.034,-27.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4bb776e643c,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ሚኒስትሯ ባደረጉት ንግግር፤ የመኖሪያ ቤቶቹ  በጥራትና በፍጥነት ተጠናቀው ለነዋሪዎች ይተላለፋል ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,8.873,8.873,0.0,8.873,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_6a1b6a838c8c,train,ኢንስቲትዩቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ ተመራማሪዎች ለምርምር ሥራ የሚያስፈልጋቸውን ሙያዊ ክህሎት መገንባት ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,12.233,11.804,0.0,12.233,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de18ac4f1948,train,የምርጫው ዓላማ ጠንካራ እስላማዊ ተቋም እና ብቁ አመራሮችን የመፍጠር በመሆኑ በዚህ ሂደት ህዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_ff627710b4e1,am,8.713,8.354,0.0,8.713,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25186ccd6209,train,በሀረር ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውበትን ከማጎናፀፍ ባለፈ በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_ff627710b4e1,am,10.553,10.081,0.0,10.553,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_87921489646c,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር የ2018 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም ተጀመረ።,spk_ff627710b4e1,am,5.034,5.034,0.0,5.034,-24.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89a770a9618,train,የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ስራ አስኪያጅ መአዛ አምባቸው በበኩላቸው፤ ፋውንዴሽኑ በጥናትና ምርምር የታገዘ ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.074,5.066,0.0,7.074,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ec1baa8f6f8,train,በከሚሴ ከተማ የመጀመርያው ዙር ኮሪደር ልማት ግንባታ ተጠናቆ የ2ኛ ዙር የልማት ስራ ተጀምሮ በመከናወን ላይ ይገኛል።,spk_ff627710b4e1,am,4.833,4.833,0.0,4.833,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_79b222556c0f,train,የልብ ህመም ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_ff627710b4e1,am,1.873,1.873,0.0,1.873,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb4d6505dc17,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በአሁኑ ወቅት ከተማ አስተዳደሩ በሰጠው ትኩረት ለትምህርት ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.233,9.873,0.36,10.233,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c57c4530ea6,train,የክልሉ መስኖና አርብቶ አደር ቢሮ ሀላፊ ኢንጂነር  ግርማ ረጋሳ በበኩላቸው  በክልሉ በግንባታ ላይ ከሚገኙ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክቶች ውስጥ ግማሽ የሚሆኑት ተጠናቀው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መጀመራቸውን  አስታወቀዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.034,7.034,0.0,7.034,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a638d64bf3d,train,በዚህም በሀገሪቱ በርካታ አምፊ ትያትሮችና ምቹ የትያትርና የሙዚቃ ማቅረቢያ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸውን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fd425d8c582,train,አገልግሎቱ በክረምት ወቅት የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የተሰሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_ff627710b4e1,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_288c4dfb56d0,train,"20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ""ዲሞክራሰያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሀሳብ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም በሆሳዕና ከተማ ይከበራል።",spk_ff627710b4e1,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccb0eb12d5ce,train,ሀገርን በመግባባትና ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት የሀገራዊ ምክክር ሂደቱን እንደ ታሪካዊ ዕድል መጠቀም እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.114,10.114,0.0,10.114,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e1c2a68dedf,train,የባሌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ኃይሌ በመርሃ ግብሩ ላይ እንዳሉት በዞኑ በ2017 በጀት ዓመት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 160 የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምረቃ መጀመሩን ገልፀዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,9.594,9.241,0.0,9.594,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a987411e5447,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ከሀገሪቷ አቅምና ገበያውን መሰረት ያደረገ የሰው ኃይል ለማፍራት የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ወሳኝ መሆኑን አንስተው ለዚህም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-22.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d15619cbed27,train,ለአብነትም የዢንጂያንግ፣ ቲቤትና ሆንግ ኮንግ ጉዳዮችን አንስቷል መግለጫው።,spk_0abfa590a793,am,5.873,5.532,0.341,5.873,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d177793e888,train,በኦሮሚያ ክልል በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጥራትና ተደራሽነትን ያማከለ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_0abfa590a793,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09600b82ba5f,train,ተማሪዎቹም በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.753,6.29,0.464,6.753,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd1184b141e0,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት በመሰራቱ ውጤት እየተገኘ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,5.274,4.925,0.348,5.274,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3a78aa45c42,train,በዓሉ የተጣሉ ወገኖችን በማስታረቅ፣ ያለው የሌለውን በመርዳት በአንድነት የሚከበር የፍቅር በዓል ስለመሆኑም ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,7.673,7.364,0.309,7.673,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dd40f084c44,train,በዚህ ወቅት፥ መንግሥት በዜጋ ተኮር ፖሊሲው በተለያዩ ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችን በክብር ወደ ቤታቸው የመመለስና የማቋቋም ሥራን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65b1c6142a20,train,በሁለት ዙርም በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት የክልሉ መምህራን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጣቸው እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.434,6.434,0.0,6.434,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d62e873f4d45,train,ፎረሙ የቀዶ ህምክና ባለሙያዎች እና ተዛማጅ የጤና ሠራተኞችን ማሰልጠን፣ ማቆየት እና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መጠቀም ላይ ትኩረት እንደሚያደርግም ነው የተገለጸው፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.674,10.674,0.0,10.674,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c772f093725f,train,ከተመራቂዎች መካከል ወጣት አፀደ ኪዴ በሰጠችው አስተያየት፤ በሰለጠነችበት የኮንስትራክሽን  ሙያ የራሷን ስራ ፈጥራ  መሰማራት እንደምትፈልግ ተናግራለች።,spk_0abfa590a793,am,10.674,9.827,0.342,10.674,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af79744adbd4,train,በተጨማሪም ለበርካታ ተቋማት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱንና የታሸጉ መኖራቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a910639c24ba,train,በአማራ ክልል የወባ በሽታ መስፋፋት እንዳይኖር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_0abfa590a793,am,7.354,6.427,0.559,7.354,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a482d9fbbca2,train,ክልሉ በሙሉ አቅሙ ወደ ልማት መግባቱን የተናገሩት ገራድ ኩልሚዬ ገራድ መሐመድ፤ በሀገር ደረጃ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችም  የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ መሆናቸውን  አንስተዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.873,11.016,0.0,11.873,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7b762b471ac,train,•   የውስጥ ደዌ ህመም እንዲሁም ጭንቀት የቆዳ ጤናን የሚያውኩ ውስጣዊ መንስዔዎች መሆናቸውን ነው ዶክተር አደራጀው ያብራሩት።,spk_0abfa590a793,am,6.553,5.692,0.0,6.553,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_174ad0635093,train,በአሁኑ ወቅትም በክልሉ በወባ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መምጣቱን ጠቁመው በሽታውን ሙሉ ለሙሉ ለመቆጣጠር የሁሉንም ተሳትፎ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.234,6.925,0.0,7.234,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_991e6046688c,train,“ዩናይትድ ስቴትስ እና አጋሮቿ በ20 አመት ቆይታቸው የአፍጋኒስታን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት በእጅጉ አደፍርሰዋል ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ዕድገት ጎድተዋል፣ የሰብአዊ መብት በሚጥስ መልኩ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነትን አድረገዋል ሲሉ ኮንነዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,14.793,13.075,0.444,14.793,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db8f7188ea2a,train,አዲስ አበባ ከወረቀት የተላቀቀ አገልግሎትን ለመገንባት የስማርት ሲቲ ጉዞ ላይ ናት፤ በዚህ ረገድ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዘርፉን ለማዘመን የሚያስችሉ የተለያዩ ዲጂታል አሰራሮችን ጀምሯል፡፡,spk_0abfa590a793,am,11.434,10.317,0.705,11.434,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b95b14df8394,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ድርሻ መጫወቱን  የሱማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አያን አብዲ ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,10.993,10.125,0.476,10.993,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3416ca754a9f,train,ዘላቂ የጤና ፋይናንስ ስርዓትን በማስፈን፣ የጤና ተቋማትን ጽዱና ውብ በማድረግ፣ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶችን በማስፋፋትና የዲጂታል የጤና ስርዓትን እውን በማድረግ ረገድ አበረታች ለውጥ ተገኝቷል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.153,13.195,0.0,14.153,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7de8f980cd74,train,የክልሉን ህዝብ አብሮ የመልማትና የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የማህበረሰቡን አብሮነት፣ ነፃነትና እኩልነት የሚያስጠብቁ አሰራሮችን ዘርግቶ በመተግበር ላይ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef3fe5080270,train,ዘ ሪትዝ ሆቴል በፓሪስ ከሚገኙ ቅንጡ ሆቴሎች መካከል አንዱ ሲሆን ለአንድ ምሽት ቆይታ ከ2 ሺህ እስከ 50 ሺህ ዶላር የአገልግሎት ክፍያ እንደሚጠይቅ በመረጃው ተመልክቷል።,spk_0abfa590a793,am,11.354,10.334,0.382,11.354,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_467b82983cfe,train,የደም አይነታቸው ኤ ወይም ኤቢ የሆኑ ታካሚዎችም ከ ኦ የደም አይነት ያላቸው ሰዎች ጋር ሲነጻጻር በኮቪድ 19 በሽታ ተይዘው በጽኑ ህሙማን ክፍል የመቆየት ዕድላቸው ከፍ ያለ እንደሆነም ተመልክቷል።,spk_0abfa590a793,am,11.473,10.827,0.325,11.473,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0afbf5376672,train,የታሊባኑ ቃል አቀባይ ዛቢሁላህ ሙጃሂድ “ቻይና የእኛ ዋና አጋር ትሆናለች ይህም ለእኛ ትልቅ ዕድል ነው ብሏል በወቅቱ።,spk_0abfa590a793,am,8.553,7.252,0.0,8.553,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a21d3b6c01e,train,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ  ንግግር ያደረጉት የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ፤ የክረምቱን  መውጣት ተከትሎ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የወባ በሽታን ለመከላከል  የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.233,11.056,0.955,14.233,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a0eeccdcdd,train,የዓለም ባንክ ከሰሀራ በታች ባሉ የአፈሪካ አገራት የትምህርት ቤቶች መዘጋት በረጅም ጊዜ የሚኖራቸውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት አመላክቷል።,spk_0abfa590a793,am,8.153,7.601,0.0,8.153,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3cf6e92e4d8a,train,በዚህም የአመጋገብ ፍላጎቶችን ከዕድሜ፣ ጾታ፣ የእንቅስቃሴ ደረጃ እና የፊዚዮሎጂ ሁኔታ ጋር ማመጣጠን አስፈላጊ ስለመሆኑ ያስረዳሉ።,spk_0abfa590a793,am,9.954,8.984,0.57,9.954,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_300f6247e9ab,train,ኢሬቻ ሰዎች  ብርሃን ለማየት ያበቃቸውን ፈጣሪ በጋራ የሚያመሰግኑበት በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.994,5.525,0.468,5.994,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d09ac548944e,train,የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ፈለቁ መኮንን በበኩላቸው የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ክልሉ የሚያደርግልንን ድጋፍ በመጠቀም አበረታች ስራ የሰራንበት ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70beab77c173,train,የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ የሚገኙ ቋንቋዎችን ለማልማት፣ ለመጠበቅና ለማሳደግ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_0abfa590a793,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1ff5ab38ba0,train,ሌለኛው አስተያየት ሰጪ ፈይኔ ሁሴን ኢሬቻ የክረምት ወቅት ማለፉንና የጸደይ ወቅት መምጣቱን ተከትሎ እርጥብ ሳር እና አደይ አበባን በመያዝ ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት ነው ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,13.713,12.716,0.385,13.713,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aba142ec4cfe,train,በጎ ፈቃደኞችም በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ፣ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት በመስራትና በመጠገን፣ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት፣ የሰብል ልማትና ሌሎች ተግባራት ለማከናወን እንደተዘጋጁ አስታውቀዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.313,13.51,0.392,14.313,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c814940711e,train,በዛሬው እለት በባህር ዳር በይፋ የተጀመረው የወባ ሳምንት ንቅናቄ በየሳምንቱ አርብ በሁሉም አካባቢዎች የሚካሄድ መሆኑን ጠቁመው በዚህም የህብረተሰቡ ተሳትፎ እንዲጠናከር ጠይቀዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.274,8.675,0.476,10.274,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_701c5c0874b6,train,እንደኃላፊው ገለጻ የተማሪዎች በመልካም ስነ-ምግባር መታነጽ በትምህርት ቤትም ሆነ በማህበረሰቡ ውስጥ ባላቸው መስተጋብር ሙስናን ለመከላከል አዎንታዊ ሚና ይጫወታል።,spk_0abfa590a793,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b296fdbab8f2,train,የትምህርት ሚኒስቴር ለጅማ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ድጋፉን ያደረገው ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር መሆኑም በድጋፍ ርክክብ መርሃግብሩ ላይ ተገልጿል።,spk_0abfa590a793,am,6.994,6.458,0.0,6.994,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_713e94862d03,train,በቀጣይም ከመድረኩ የሚገኘውን እውቀትና ተሞክሮ በመውሰድ ያሉ ክፍተቶችን በማረምና ጥንካሬዎችን በማስቀጠል የተሻለ ስራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23da37737b4f,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበትን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች እያከበረ ይገኛል፡፡,spk_0abfa590a793,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf90a40ea60,train,ኢትዮጵያ የተራዘመ የድርድር ሂደት በመከተል ያለምንም ስምምነት ግድቡን ማጠናቀቅና መሙላት እንደምትፈልግ አቤቱታውን አሰምቷል።,spk_0abfa590a793,am,7.473,7.111,0.363,7.473,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b98c69bceb2e,train,የኢትዮጵያ ማንሰራራት የሚበሰርበት የታላቁ ህዳሴ ግድብ የሚመረቅበት ወቅት በመሆኑ በመድረኩ የሚቀርቡ የጥበብ ስራዎች ከግድቡ ጋር ተያያዥነት ያላቸው እንደሆኑ ጠቁመዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.474,13.598,1.555,16.474,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcd93e9df64b,train,በተጨማሪም የቤተ መጻሕፍት፣ ቤተ ሙከራ፣ የመፀዳጃ  ቤቶችና የመምሕራን መኖሪያ ቤቶችን የማደስ ስራ በማከናወን ለዘመኑ የትምሕርት ተግባር ምቹ መደረጉን  አስረድተዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.873,13.617,0.99,16.873,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f812056fbfe,train,ከኢትዮጵያ ኩባ ወዳጅነት ፓርክ እስከ ብሔራዊ ቴአትር የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ የጎዳና ላይ ትርኢቶች ቀርበዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,10.713,8.603,0.452,10.713,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38df33fe0727,train,በበዓሉ ወቅት ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ሲያዙ ፈጣን ውሳኔ ለመስጠት እንዲቻልም ጊዜያዊ ፍርድ ቤት በአቅራቢያ መቋቋሙንም ገልጸዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,13.713,10.598,1.006,13.713,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83e93f7af44c,train,ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም፥ ህዳሴ ግድብ ብርሃን ሲያመነጭ የጥበብ ባለሙያው ደግሞ በጥበብ ወዝ፣ ለዛ፣ አንደበት እንዲሁም ክዋኔ በመጠቀም ብስራቱን ለህዝብ ያደርሳል ብለዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.113,13.063,1.328,16.113,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3a65ca524e,train,በሀረር ከተማ የእግረኛ መንገድን ጨምሮ የብስክሌት፣ የተሽከርካሪና የአረንጓዴ ስፍራ የተለየ በመሆኑ ለኑሮና ለመዝናኛ ምቹ ከተማ እንድትሆን አስችሏታል ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,11.5,10.274,0.797,11.5,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0f05045eee4,train,መንግስት የህዝብን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው፣ ልማትን አጠናክሮ ለማስቀጠል የህዝቦችን አብሮነት ማሳደግ ይገባል ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,12.52,11.081,0.508,12.52,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d3bca5c3329,train,በዓላቱ ያሏቸው ባህላዊ እሴቶች የዜጎችን የሥራ ባህል፣ የሰላምና የልማት ተሳትፎ ያበረታታሉ ያሉት አቶ ሞናዬ በበዓሉ የሚታየውን የህዝቦች አንድነትና አብሮነት በማጠናከር ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን ለማሳካት እንተጋለን ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,16.34,14.187,0.452,16.34,-20.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc68eb7b1cb9,train,አንጋፋው የኢትዮጵያ ቤተ መዛግበትና ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ኢትዮጵያን ለማወቅ እና መዛግብትን ለትውልድ ለማሻገር ሁናኘ ስፍራ መሆኑን በመጥቅስ የጥበብ ሰዎችም ይህን አርዓያነት እንዲከተሉ ጠይቀዋል።,spk_db5e39994047,am,13.44,11.976,0.45,13.44,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_796f27b42154,train,በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸው መፃሕፍት እና ሌሎች ስብስቦች ለትውልድ እንዲተርፉ ለአንጋፋው ቤተ መዛግብትና ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ተደራጅተው እንዲያቀርቡ ያደረጉ አካላትንም አመስግነዋል።,spk_db5e39994047,am,11.74,10.456,0.435,11.74,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5af4701df3c4,train,ከተማዋ ለኑሮና ለጎብኝዎች የምትመች ውብና ማራኪ እንድትሆን ለማድረግ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ ከጣና ሀይቅ ዳርቻዎች ጋር ተሳስሮ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማትም የቱሪስትን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም ታሳቢ ተደርጎ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,19.694,19.387,0.306,19.694,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf887ddac25b,train,የኦሮሚያ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሚሊዮን በቀለ በበኩላቸው፤ 15ኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች የውሃ ፎረም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዙሪያ የተገኙ ስኬቶችንና ማነቆዎችን በመለየት ላጋጠሙ ችግሮች የጋራ መፍትሔ የሚቀመጥበት እንዲሁም ተሞክሮዎችን የምንለዋወጥበት ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,24.534,23.3,0.901,24.534,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_531ac6951fd6,train,የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓት የአንድ ግለሰብ ከመንግሥት ጋር ለሚኖረው ግንኙነት የሰነድ ማስረጃ ሆኖ የሚያገለግል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,12.094,11.673,0.0,12.094,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0f19cefaa7c,train,ዛሬ በተጀመረው እና በቀጣይ ለተሻለ ስራ ተሞክሮዎች የሚቀርቡበት ፎረም በአምቦ ከተማ በዘርፉ የተሠሩ ስራዎች እንደሚጎበኙም ተገልጿል።,spk_97739feb1074,am,11.454,11.024,0.0,11.454,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb3bfac2bc73,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ2 ሚሊየን በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡,spk_97739feb1074,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ca5328bcf0c,train,የውሃ ፕሮጀክቶች ሲገነቡ የዘላቂነት፣ የተጠቃሚነትና ውጤታማነት ጉዱለቶች ይታያሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ እነዚህን ችግሮች ለመፍታት ተባብሮ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,14.133,13.744,0.39,14.133,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866905ce4692,train,ከሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት የሚገኝ መረጃ ለአንድ ሀገር ልማት፣ ለፖሊሲና ስትራቴጂ ቀረፃ እንዲሁም ለተሟላ የዕቅድ ዝግጅት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_97739feb1074,am,12.914,12.294,0.62,12.914,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2304219959db,train,በበጋ ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት  ከ2 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በ14 የስምሪት መስኮች አገልግሎት መስጠታቸውን እና በዚህም ከ4 ሚሊየን በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ።,spk_97739feb1074,am,16.253,15.308,0.578,16.253,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a60d1d079ffa,train,በዞኑ   በክረምቱ  ወራት ከበጎ ፈቃድኞች 1 ሺህ 100 ዩኒት በላይ ደም በመሰብሰብ  ለስምንት ሆስፒታሎች መሰራጨቱን ተናግረዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,9.834,9.491,0.343,9.834,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_645f2e070088,train,በክልሎች እየተገነቡ ያሉትና ወደፊት የሚገነቡ የውሃ ፕሮጀክቶች ውጤታማነት በፌደራል ደረጃ የተለያዩ እገዛዎች እንደሚደረግ አረጋግጠዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,12.254,11.87,0.383,12.254,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f5038d896f3,train,እንዲሁም የከተራና የጥምቀት በዓላት አከባበርን ጨምሮ የብስክሌት ሽርሽር ፣ የታንኳ ቀዘፋና ሌሎች የጎብኝዎችን ቀልብ የሚስቡ መርሃ ግብሮችም እንደሚከናወኑ አመላክተዋል።,spk_97739feb1074,am,14.653,13.238,0.75,14.653,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e15b24ecae6,train,ከ17ቱ ዘላቂ የልማት ግቦች 12ቱ፤  ከ232 የዘላቂ ልማት ግቦች አመላካቾች መካከል 67 በወሳኝ ኩነቶች መረጃ ላይ የተመረኮዙ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ መረጃው የእናቶችና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስና ድህነትን ለማስወገድ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,22.433,22.128,0.0,22.433,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6edc7538c45e,train,በጅማ ዞን  ከበጎ ፈቃደኛ  የደም ለጋሾች ደም የመሰብሰብ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ደም ባንክ ገልጿል።,spk_97739feb1074,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eb0f6ac057c,train,"ለበርካታ አመታት ደም በመለገሳቸው የእርካታ ስሜት እንዳላቸው ገልጸው ""ደም ልገሳውን  እቀጥልበታለሁ"" ብለዋል።",spk_97739feb1074,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7bc85269e56,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አብዱላሂ በዚህ ወቅት እንዳሉት፣ የዳበረና በአግባቡ የተደራጀ የሲቪል ምዝገባ ስርዓት ልደትና ሞትን ጨምሮ የወሳኝ ኩነቶችን ምዝገባ ያረጋግጣል።,spk_97739feb1074,am,15.094,14.73,0.364,15.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_605dd9901504,train,እንደ ጤናና ትምህርት ያሉ መሰረታዊና አስፈላጊ አገልግሎቶችን ለማግኘትና የንብረት ባለቤትነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14e3ec85615d,train,በኢትዮጵያ  ባለፉት ዓመታት በዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት 76 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል።,spk_97739feb1074,am,9.873,9.004,0.452,9.873,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0196d1a8027b,train,በቀጣይም በየሶስት ወራት ደም በለመለገስ በተለያዩ ጉዳቶች ደም በማጣት ሕይታቸው የሚያልፍ  ወጎኖችን መታደግ አለብን ስሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_085a9f99a9b8,train,ስለሆነም አካታችና ቀጣይነት ያለው ሆኖ ምዝገባው በህግ ተደግፎ ተግባራዊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,8.434,7.98,0.454,8.434,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caa73db8df86,train,ከእነዚህ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በዘመቻና በመደበኛ  ደም በመሰብሰብ ደም ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን እንዲደርስ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8866766f9e0d,train,የባህር ዳር ከተማ የሰላምና የልማት ከተማ መሆኗን ጠቁመው ዜጎች ወደ ከተማዋ በመምጣት ጥርን በባህር ዳር  እንዲታደሙና የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎችን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_97739feb1074,am,15.553,15.125,0.429,15.553,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61e55b70ce8c,train,የዳበረና የተደራጀ የሲቪል ምዝገባ ስርዓት የጤናና ትምህርት አገልግሎቶችን በማረጋገጥ የ2030 ዘላቂ ልማት ግቦችን ማሳካት እንደሚያስችል የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አብዱላሂ ገለጹ።,spk_97739feb1074,am,17.854,16.731,0.748,17.854,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fc8ab377c5f,train,ሌላው በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ አቶ ምትኩ አብደታ በበኩላቸው ደም ልገሳ የሰብዓዊ ተግባር በመሆኑ ተሳትፎዬን እቀጥልበታለሁ ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,11.393,10.968,0.0,11.393,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de7c00c0ed09,train,በደም ለገሳ የተሳተፉትን በጎ ፈቃደኞን አመስግነው ተግባሩ በበጋው ወራትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለህብረተሰቡ የግንዛቤ  መስጨበጫ ትምህርት በማስፋትና እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,16.613,16.613,0.0,16.613,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_305bfd02d1d8,train,በአዋጁ በጤና ተቋምና ከጤና ተቋም ውጭ የሚከሰቱ የልደትና የሞት ኩነቶችና የሞት ምክንያት የሚያሳውቁ የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቷ እንዲሰማሩ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,14.573,13.816,0.366,14.573,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d3966d3c00,train,ሆቴሎች፣ ሎጆችና ሪዞርቶችም እንግዶችን በተሻለ የእንግዳ አቀባበል ባህልና ወግ ለመቀበል ዝግጅት በማጠናቀቅ እንግዶችን እየተጠባበቁ እንደሚገኙም አንስተዋል።,spk_97739feb1074,am,13.594,12.035,0.655,13.594,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fd39ee5ace1,train,የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ዕውን ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የበለጠ ትክክለኛ እንዲሆን ያደርጋል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2284a79945b,train,በውይይቱ በከተሞች የአቅም ግንባታ ስራ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በከተሞች የእርስ በእርስ መማማርና በከተሞች ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች እንደሚቀርብም ተጠቁሟል፡፡,spk_97739feb1074,am,16.953,15.78,0.0,16.953,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f1faf70f1b,train,"""እስካሁን ድረስ በለገስኩት ደም  የብዙ ወገኖቼን ህይወት እንዳተረፍኩ ይሰማኛል"" ብለዋል።",spk_97739feb1074,am,7.314,6.895,0.418,7.314,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c751a70ebcc7,train,በምእራብ ወለጋ ዞን  የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች  1ሺህ 100 ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን በዞኑ የጊምቢ ደም ባንክ ማዕከል ገለጸ።,spk_97739feb1074,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96d145711e0c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅቱ እንዳሉት፤ የጤና ተቋማትን ደረጃ በማሻሻል የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው።,spk_c8663b148987,am,13.014,9.103,0.837,13.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64fc33630104,train,የአማራ ክልል አረጋዊያን ማሕበር ምክትል ፕሬዚደንት አቶ አምሳሉ መዓዛ በበኩላቸው፤  የአረጋዊያንን  ማሕበራዊ ችግር  ለመፍታት  የሁሉም አካላት ድጋፍና እገዛ እንደሚያሻ ተናግረዋል።,spk_c8663b148987,am,13.893,11.169,0.745,13.893,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c92ddc61858,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በአሶሳ ከተማ የአምስት አቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታ እና እድሳት ስራ ያስጀመሩ ሲሆን  ለ1 ሺህ 700 ህፃናትም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።,spk_c8663b148987,am,14.653,11.254,0.504,14.653,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_416c7b467943,train,አረጋዊያን የሀገር ባለውለታነታቸውን  በመዘከርና  ሀገርን ለማጽናት የሚኖራቸውን ድርሻ ለማስቀጠል ለማሕበራዊ ችግር እንዳይጋለጡ   የተጀመሩ ድጋፎች  ተጠናክረው  መቀጠል እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_c8663b148987,am,15.893,12.766,0.745,15.893,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57bd4bb4bb04,train,መምሪያው ከማዕከሉ የስራ እንቅስቃሴ በመነሳት የአመጋገብ ስርዓትን ለማሻሻል የሚረዱ ልምዶችን ለሌሎች አርሶ አደሮች የማስፋት ስራ እንደሚያከናውን ተናግረዋል።,spk_c8663b148987,am,11.454,9.376,0.66,11.454,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f3a598a4cb4,train,የጤና ተቋማቱ ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ  በየደረጃው እየተሰሩ ያሉት ተግባራትም ውጤት እያስገኙ መሆናቸውን በጉብኝቱ መገንዘባቸውን አስረድተዋል።,spk_c8663b148987,am,12.414,9.544,0.649,12.414,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b37797a97d,train,ከመርሃ ግብሩ  ተሳታፊዎች  መካከል አቶ ዳኝነት ተገኘ በሰጡት አስተያየት፤ በዘመናቸው ጉልበታቸውንና ዕውቀታቸውን ለሃገር ያዋሉ አረጋዊያን ለችግር እንዳይጋለጡ በመደገፍ ላይ የሚገኙ ተቋማትና ግለሰቦች ሊመሰገኑ ይገባል ብለዋል።,spk_c8663b148987,am,19.854,14.761,0.794,19.854,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2575230656a,train,በክልሉ ሕብረተሰቡን፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በማስተባበር ለችግር የተዳረጉ ከ24 ሺሕ በላይ አረጋዊያን ቋሚ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_c8663b148987,am,12.973,10.366,0.643,12.973,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_031090be2c68,train,የምክር ቤቱ ጸሐፊ ሼህ ሁሴን በሽር በበኩላቸው፤ በዓሉን እስልምና በሚያዘው መሰረት በአብሮነትና በፍቅር ልናሳልፈው ይገባል ብለዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.813,9.174,0.736,10.813,-28.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_4ba5c447b1e9,train,ሁሉም የሚሰራው ስራ ከጤና ጋር በቀጥታ የሚገናኝ መሆኑን አንስተው ንጹህ ለመሆን፣ ጽዱ አካባቢ ለመፍጠርና ሰዎች አካላዊ ንቃት እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች በሙሉ ከጤና ብሎም ከመከላከል የጤና ፖሊሲ ጋር በቀጥታ የሚገናኙ ናቸው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,20.854,18.666,0.748,20.854,-22.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_548067659923,train,የክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነር አድናን አህመድ በበኩላቸው ፤ የማዕረግ ዕድገቱን ያገኙት የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑ አባላት  መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.014,10.117,1.175,13.014,-25.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_9f7fb6a221d8,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን፤ ምዝገባው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,10.174,9.82,0.353,10.174,-34.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_83c8b1458c1c,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመንግስትን የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃጸም አስመልክቶ ከትናንት በስተያ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወሳል።,spk_6674d883613f,am,17.093,14.304,1.021,17.093,-23.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_99993dae28c4,train,የታህሳስ 19 የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል  በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ  ዝግጅት  መደረጉን የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጸ።,spk_6674d883613f,am,11.854,10.89,0.36,11.854,-29.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_25e1c73e9da3,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎች ጋር ተወያይተዋል።,spk_6674d883613f,am,8.373,6.786,0.581,8.373,-22.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_a2d9b5dd4dcc,train,አፍሪካዊ ተግዳሮቶችን በአፍሪካዊ መፍትሔዎች መፍታት ይገባል ያሉት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ የሰብዓዊ ድጋፎችን በራስ አቅም የማቅረብ ጥረቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,14.053,11.849,0.782,14.053,-29.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_661aec2502eb,train,በዕለቱ የተገኙት በኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር የፕሮጀክት አስተባባሪ ሲስተር ታጫውት ሳልልህ  እንደተናገሩት ፆታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለመከላከልና ለማስቆም በቅንጅት ይሰራል።,spk_6674d883613f,am,13.854,12.017,0.501,13.854,-26.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_3a0d7ba0dc51,train,ከለውጡ በኋላ በተሰጠው ትኩረት በዘርፉ ተጨባጭ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው ለአብነትም በአሁኑ ወቅት በማዕከሉ (ገፈርሳ) በ27 ሄክታር መሬት ላይ ትልቅ ግንባታ መከናወን መጀመሩንም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,17.733,14.892,1.314,17.733,-29.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_62927a861cec,train,በቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ላይ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎችና ከውጭ  ከሚመጡ የእምነቱ ተከታዮች በተጨማሪ ቱሪስቶችና  ሌሎች እንግዶች እንደሚታደሙ ይጠበቃል።,spk_6674d883613f,am,14.254,12.437,0.643,14.254,-29.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_481f36e027c9,train,በግንባታ መወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመዉ አደጋ በደረሰዉ ጉዳት መንግሥት ኀዘኑን ይገልጻል፡፡,spk_6674d883613f,am,7.534,6.095,0.473,7.534,-27.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_b17c6a7d9a8d,train,ሴቶች የሚደርሰባቸውን ጥቃቶች ለህግ ከማቅረብ ባሻገር ጉዳቱን  ለመከላከል  ትኩረት መደረጉን  ነው የተናገሩት።,spk_6674d883613f,am,7.934,7.057,0.53,7.934,-27.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_37a97fad18ae,train,"የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የ2017 ምርጫ ""ምርጫችን በመስጂዳችን"" በሚል መሪ ሃሳብ ከነሐሴ 9 ቀን 2017 ጀምሮ ሲከናወን መቆየቱን ተናግረዋል።",spk_6674d883613f,am,22.733,19.369,0.818,22.733,-29.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_33f51f55cd81,train,ሃይማኖታዊ እና የአደባባይ በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር መካሄዳቸውን ገልጸው የሕዝቡ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አመራሩ እና የጸጥታ መዋቅሩ በተቀናጀ እና በተናበበ መልኩ መስራታቸው ለተገኘው ውጤት ምክንያት መሆኑን አብራርተዋል።,spk_6674d883613f,am,17.694,15.074,0.899,17.694,-30.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_f1354c127221,train,በክልሉ የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወነ ያለው ተጋላጭ ተኮር የመከላከል ስራ በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,9.614,8.853,0.381,9.614,-27.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_f473a156a56e,train,የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው አሚኮ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ዘገባዎችን ሚዛን ጠብቆ ተደራሽ በማድረግ ተመራጭ ሚዲያ እየሆነ መምጣቱንና ይህንንም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.254,12.188,0.673,13.254,-26.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_d1d1116286f5,train,ከለውጡ በፊት ለ30 ዓመታት ሲተገበር የቆየው የጤና ዘርፍ ፖሊሲ መከላከል ላይ ያተኮረ መሆኑን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከለውጡ በኋላ ግን የታመመ ማከም ላይም መስራት ስለሚገባ የፖሊሲ ክለሳ ተደርጓል ነው ያሉት።,spk_6674d883613f,am,19.654,16.258,1.159,19.654,-22.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_a0836d9da4e6,train,ቢሮው የመስቀል ደመራና የኢሬቻ ክብረ በዓላትን አስመልክቶ ከፀጥታ አካላት ጋር የስራ ስምሪት የማጠቃለያ የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_6674d883613f,am,10.094,8.878,0.611,10.094,-30.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_6f1398f0cd34,train,የማህበረሰቡን ባህላዊ እሴቶች ለማሳደግ ምቹ ዕድል መሆኑን ገልጸው፤ የተጀመረውን አካባቢውን የማልማት ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,12.254,11.025,0.759,12.254,-26.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_8123a3789ff8,train,በአህጉሪቷ ለጠንካራና ወጥ ለሆነ ዓለም አቀፍ የስደት አስተዳደር ውጤታማ ምላሽ ለመስጠት ብዝሃነትና ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.614,11.214,0.973,13.614,-28.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_def1db560feb,train,ሕዝቡ በቦንድ ግዥ፣ በገንዘብ ስጦታ፣ በጉልበት፣ በጥሬ ዕቃ ድጋፍ ፣ ስፖርታዊ ውድድሮችን ጨምሮ በተለያዩ ገቢ ማሰባሰቢያ መንገዶች ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መሳካት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,20.893,13.177,2.197,20.893,-30.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_253cc16213ec,train,በምርቃትና ርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ አምባሳደሮች፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማትና የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_6674d883613f,am,12.854,11.993,0.354,12.854,-29.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_c47634ebb13e,train,በኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ቁርሾዎችን በምክክር በመፍታት ዘላቂ ሰላምና ጠንካራ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ተግባራዊ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።,spk_6674d883613f,am,13.293,12.41,0.379,13.293,-30.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_9bbce6974839,train,በተጨማሪም የድርቅ ተጋላጭነትን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም በበጎ ፈቃደኞች ችግኝ መትከያ ጉድጓድ ተዘጋጅቶ  የችግኝ ተከላ ስራው  መጀመሩን  ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.254,10.086,0.992,12.254,-27.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_4f20e3749842,train,ይህም ለጥቃት የተጋለጡ ወገኖች የስነ ልቦናና የህግ ድጋፍ አገልግሎት እንዲያገኙ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም አክለዋል።,spk_6674d883613f,am,10.334,7.971,0.99,10.334,-28.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_bb96cb819b3f,train,የክልሉ ተወላጆችም አካባቢያቸውን በማልማት የድርሻውን ሊወጡ እንደሚገባም ጠቅሰዋል።,spk_6674d883613f,am,8.213,6.148,0.591,8.213,-30.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_ee80d520b13a,train,በዛሬው እለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት በሆነው የአዲስ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት አሁን ላይ 13 ተቋማት መካተታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.133,8.823,0.865,10.133,-31.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_b35e2e6c7840,train,ሌላው የምክር ቤት አባል ከፈና ኢፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለኮንፈረንስ ምቹ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት ያደረገችው ጥረትና እየታየ ያለው ሰላም በአህጉራዊና ዓለምአቀፍ ስብሰባዎችን እንድታስተናግድ ዕድል ፈጥሯል።,spk_6674d883613f,am,18.413,16.983,0.501,18.413,-22.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_f8ab411e634c,train,ባህልን ከትውልድ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ የሚስችሉ የተለያዩ ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_6674d883613f,am,8.213,6.975,0.831,8.213,-34.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_6ca1ea424e65,train,"የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ሕዝብ በተገኘበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።",spk_6674d883613f,am,10.293,9.567,0.42,10.293,-28.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_206f0fe4cabe,train,የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስፈፃሚ ምክትል ሰብሳቢ ሐጂ ሐሰን ሙሀመድ፤ ከሰአት በኋላ የተጀመረው የኡለማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ በጥሩ ሁኔታ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.934,11.55,0.484,12.934,-31.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_0e064ea0b4da,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በጋራ በመቆም አሳክተናል ያሉት ከንቲባ አዳነች የተፈጥሮ ጋዝና የነዳጅ ፕሮጀክትን ጨምሮ ትልልቅ ሀገራዊ የልማት ውጥኖች ከዳር ለማድረስ ህብረትና አንድነትን ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6674d883613f,am,17.413,15.528,1.095,17.413,-29.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_15faba00bf02,train,ሚኒስትሯ  አርቲስት ደበበ ከኢትዮጵያ አልፎ በሆሊውድ ኢንዱስትሪ ትልቅ አሻራ ያሳረፈ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,9.254,7.631,0.686,9.254,-30.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_0eeff0d57802,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ የመረዳዳትና የመደጋገፍ እሴቶችን በማጎልበት ለብሔራዊ አንድነት መጠናከር  የበኩሉን ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.454,11.61,0.86,13.454,-29.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_ac769231099d,train,የ10ኛ ክፍል ተማሪ አጸደ ብርሃን የተደረገልኝ ድጋፍ በትምህርቴ እንድበረታ መነሳሳት ፈጥሮልኛል ብላለች ።,spk_6674d883613f,am,9.454,8.415,0.65,9.454,-28.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_4829b35930a6,train,በአካባቢው ዳገት፣ ቁልቁለት እና ጠመዝማዛ መንገድ የሚበዛበት እንዲሁም ወቅቱ ጉም  በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_6674d883613f,am,13.454,11.52,1.136,13.454,-28.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_40db07c7b133,train,በተጨማሪም ለ2 ሺህ 500 ተማሪዎች ዩኒፎርም፣ ለ1 ሺህ 500 ተማሪዎች ደግሞ ቦርሳ መሰጠቱን ጠቁመው ለድጋፉም ከተቋማትና ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተገኘ 10 ሚሊዮን ብር ጥቅም ላይ መዋሉን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,18.733,15.599,0.972,18.733,-29.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_6a0ed9987c4d,train,በመተባበርና በመቀናጀት የትኛውንም ማህበራዊ ችግሮች በራስ አቅም መፍታት እንችላለን ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ የንግድ ባንክ የድሬዳዋ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ገዛኸኝ በቃና ናቸው።,spk_6674d883613f,am,13.774,12.182,0.621,13.774,-22.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_44fab4c3f227,train,የገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አብዱልከሪም ሙሃመድ በወቅቱ እንደገለጹት እለቱን ስናከብር በእውቀት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር በበለጠ ቃል በመግባት ነው ።,spk_6674d883613f,am,13.973,11.904,0.717,13.973,-30.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_2c11c7a2a9a9,train,በተለይም ወጣቶችና ሴክተር መስሪያ ቤቶችን በመጠቀም ከ3ሺህ 600 ዩኒት በላይ ደም በበጀት ዓመቱ በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች ተደራሽ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,11.733,9.564,0.754,11.733,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fea552c39c36,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሰራተኞችና ኃላፊዎች ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት በክረምት የበጎፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂደዋል።,spk_3604e35943ad,am,7.213,6.756,0.0,7.213,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_818583d710d0,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ኡኩኝ ኦኬሎ የመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች ደም የለገሱት በደም እጦት ምክንያት ለህልፈተ ህይወት የሚዳረጉ ወገኖችን ለመተዳግ በማሰብ ነው ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,11.254,10.213,0.364,11.254,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e1036131253,train,በዓሉን ከሀገር ውስጥ አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ በቱሪዝም ዘርፉ ትልቅ የገቢ ምንጭ ማድረግ እንዲቻል የባለድርሻ አካላት ሚናም ማደግ እንዳለበት አስረድተዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.213,8.415,0.437,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f050f72a1af8,train,በተለይም የሃይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ በመስራት፣ መልካምነትን በማስተማርና ለሀገር እድገት የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የማስተማር ሃላፊነት ያለባቸው መሆኑን አንስተዋል።,spk_3604e35943ad,am,10.653,9.56,0.594,10.653,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29a36a0eb704,train,በመሆኑም የግጭትና አለመግባባት ምክንያቶችን በምክክርና በመግባባት ከመሰረቱ በመፍታት ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት መትጋት ይገባናል ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,10.934,10.073,0.0,10.934,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48c80e67295d,train,የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር  አማረ ብረሃኑ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፤  መስሪያ ቤቱ በየተቋማቱ የተመደቡ የውስጥ ኦዲተሮችን አሰራር ለማዘመንና ዘመኑን የሚመጥን ለማድረግ  እገዛ እያደረገ ይገኛል።,spk_3604e35943ad,am,13.454,12.839,0.0,13.454,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2861b4f5fd6,train,ሁሉም ዜጋ ከተባበረና ከተደጋገፈ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሁሉ በቀላሉ መሻገር እንደሚቻል ጠቁመው በተለይም ደም በመለገስ የሰውን ህይወት መታደግ ትልቅ የህሊና እርካታ የሚሰጥ የበጎነት ተግባር ነው ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.414,10.968,0.0,12.414,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_323370a8420d,train,በዚህም በክልሉ በወሊድ ወቅት እና በድንገተኛ አደጋ ለተጎዱ ታካሚዎች የሚያስፈልግ ደም ለማሟላት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3604e35943ad,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0b12dd2dc30,train,አሁን ላይ ግን ጥራት ያለው ህክምናን በአቅራቢያቸው ለማግኘት እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2de6dfaa70a8,train,በመሆኑም የብዝሃነት ተምሳሌት የሆነችውን ሀገር እሴቷን በመጠበቅና ሀገራዊ አንድነትና ትብብርን በማጠናከር ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለች ሀገር ማስረከብ የሁላችንም አደራና ሃላፊነት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.973,8.971,0.0,9.973,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f026d059be1,train,በመዲናዋ የተከናወኑ የኮሪደርና የወንዝ ዳር ልማቶች ከዚህ በፊት በመዲናዋ ይከሰቱ የነበሩ ልዩ ልዩ አደጋዎችን ለመቀነስና የተሳለጠ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ለመስጠት ማስቻላቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_3604e35943ad,am,11.334,10.087,0.46,11.334,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b101d4518a92,train,የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል።,spk_3604e35943ad,am,6.053,5.56,0.0,6.053,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cba15c87837,train,ኮሩ በአካባቢው ሰላም ከማረጋገጥ ባሻገር በልማትና በበጎ አድራጎት ስራዎች በመሳተፍ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_3604e35943ad,am,8.534,7.892,0.0,8.534,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72cd4164764d,train,በሮቤ ከተማ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች መካከል አህመድ ሙክታር እና መስፍን አዱኛ በደም እጦት ምክንያት ህይወታቸው የሚያልፉ ወገኖችን ለመታደግና ወገናዊ ምላሽ ለመስጠት ለሦስተኛ ጊዜ ደም መለገሱን ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.733,10.94,0.314,12.733,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ecb6554bc99,train,ማዕከሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ6ሺህ 600 ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ማሰባሰቡን ጠቁመው የተሰበሰበው ደም ለጤና ተቋማት መሰራጨቱን ገልጸዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.694,8.727,0.0,9.694,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4913f1b98a51,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል ዶክተር አብዱልፈታ አወል በሰጡት አስተያየት በክልሉ ያሉ አጠቃላይና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ለማህበረሰቡ እኩል አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በግብዓት ከማጠናከር አኳያ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.614,12.054,0.0,12.614,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c67964f5bcc,train,የግጭትና አለመግባባት ምክንያቶችን በምክክር በመፍታት ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት በጋራ መትጋት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።,spk_3604e35943ad,am,11.694,10.245,0.473,11.694,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_85b3fd69a8fb,train,የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ደሳለኝ ቱጁባ በበኩላቸው በዞኑ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳን ጨምሮ በጤና ግንዛቤና ነፃ የምርመራና የምክር አገልግሎት ላይ ከጎባ ሪፈራል ሆስፒታልና ከጎባ ደም ባንክ ማዕከል ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_3604e35943ad,am,16.134,13.861,1.233,16.134,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b922efc420c7,train,ድጋፍ ከተደረጉት ቁሳቁስም አልጋዎች፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽኖች፣ የማብሰያ፣ የመመገቢያ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ ቴሌቪዥን፣ ብርድ ልብስ፣ ለምግብ አገልግሎት የሚውል ዱቄትና ሌሎችም ይገኙበታል።,spk_3604e35943ad,am,13.174,11.674,0.568,13.174,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b82b4c80b403,train,በተመሳሳይ በየመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 36 ዜጎች ወደሀገራቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን ሌሎችንም አስፈላጊውን የሰነድ ማጣራት በማድረግ የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም ከዓለም ዓቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,28.273,24.687,0.0,28.273,-37.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5204bef4bb8f,train,በዋሽንግተን ዲሲ የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ህጎች ክስ ይመሰርታሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.833,7.329,0.0,7.833,-31.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2001bd8d04de,train,እ.አ.አ በ1978 ደግሞ የደቡብ አፍሪካ አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት የመጀመሪያው ጥቁር ዋና ጸሐፊ በመሆን መርተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.833,9.333,0.331,10.833,-39.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_80716b38e7fe,train,ኩባንያው ይህን እርምጃ መውሰድ ያስፈለገው፤ የኩባንያውን ሥራ ለማስቀጠል እና በተቻለ መጠን የበርካታ ሰዎችን ስራ ለማስቀጠል ነው ተብሏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.713,8.377,0.0,8.713,-41.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c83bedeb9c1,train,አሜሪካ በሶማሊያ ጉዳይ የያዘችውን አቋም የሚቃወሙ መልዕክቶች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚዎች እየተላለፉ መሆኑን ፕላስ ኒውስ በድረ ገጹ ባወጣው ዘገባ አመልክቷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,15.073,9.448,0.365,15.073,-42.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4ad4d83b623,train,በጋቪ የክትባት ጥምረት ከለጋሽ አገሮች፣ ከግሉ ዘርፍና ከበጎ አድራጊዎች 700 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.473,8.754,0.0,11.473,-42.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51490cc57648,train,በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች የአንድ ሦስተኛውን ሕይወት መታደግ እንደሚችል የተነገረለትን ዴክሳሜታሶን የተሰኘውን መድኃኒት በ እንግሊዝ የኦክፎርድ ተመራማሪዎች ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.593,12.227,0.311,17.593,-41.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2d33a55f932,train,ለቁጥሩ መጨመር በዋና ምክንያትነት የተጠቀሱት የድንገተኛ ህክምና መስጫ አልጋዎች እና ኦክስጅን እጥረት በመከሰቱ እንዲሁም ዴልታ የተባለው የቫይረሱ ዝርያም በአህጉሩ መከሰቱን ተከትሎ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,17.433,15.868,0.0,17.433,-33.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_19318c8ce77e,train,በድጋሚ ወደ እንግሊዝ በማቅናትም በለንደን በሚገኝ የስነመለኮት ኢንስቲትዩት ረዳት ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.793,6.695,0.832,9.793,-41.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9e968b9d0593,train,የከተማዋ ነዋሪዎች ለአናዶሉ የዜና ምንጭ እንደገለፁት ሁለቱም ወገኖች ከባድ መሳሪያ በመጠቀም ከአንድ ሰዓት በላይ የተኩስ ልውውጥ አካሄደዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.034,9.235,0.363,11.034,-28.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d1aa41e5076d,train,በክሱ ሂደትም ማክኮለም ከዕድሜው 31 ዓመታትን በሞት ፍረደኝነት በእስር ያሳለፈ ብራውንም የሞት ፍርደኛ የነበረ ቢሆንም ቆይቶ የአእምሮ ችግር እንዳለበት በመረጋገጡ የሞት ፍረዱ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት እንደተቀየረለት መረጃው ያሳያል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,23.593,18.359,0.478,23.593,-34.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_94dbc64ac907,train,ለማሳያነትም የኢትዮጵያና የማይናማር ጉዳይን የተመለከቱ በፌስቡክ የሚለቀቁ ሃሳቦች ይዘትን የዳሰሱት ባለሙያዋ፤ “በማይናማርና በኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ችግር የሚፈጥሩ አስከፊ ጉዳዮች ሲጋሩ በዝምታ ታልፈዋል” ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.314,12.836,0.751,18.314,-41.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2806a5401ae5,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በዚህ ወቅት እንደገለጹት በክልሉ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በተሰሩ ሥራዎች ውጤት እየተመዘገበ ነው።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.354,13.485,0.306,17.354,-41.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc0f43a78770,train,ከሟቾቹ መካከል ህጻናትና አዛውንት እንደሚገኙበት ያመለከተው ዘገባው ገሚሶቹ የግዛቷ ዋና ከተማ ናሽቪል ነዋሪ መሆናቸውን አስነብቧል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.513,10.842,0.413,14.513,-33.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6bf0523bf05,train,የዩክሬን የእህል ምርት ከጥቁር ባህር ወደቦች ወደ ዓለም ገበያ እንዲወጣ የሚያስችል ስምምነት ሩሲያና ዩክሬን ተፈራርመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.553,8.197,0.309,11.553,-40.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_78ec01be59c7,train,የኢትዮጵያ ቡና በቻይናውያን ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,6.753,5.517,0.757,6.753,-39.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67086cd634b8,train,የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ትናንት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት 75ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር መንግስታቸው ለጥምረቱ 500 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.873,14.62,0.309,16.873,-33.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fdd96f2d5f35,train,ከዚያም ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ እንግሊዝ በማቅናት ለአራት ዓመታት የስነ-መለኮት ትምህርታቸውን ቀጥለው የማስተርስ ዲግሪ ተቀብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.793,8.023,0.528,9.793,-41.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_139fda401402,train,የአየር ንብረት ለውጥ በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ባለፉት ዓመታት መጨመሩን የዓለም ባንክ መረጃ ያመለክታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.913,9.991,0.0,10.913,-40.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01ab449ad7cd,train,ከወደቡ ልማቱ ጎን ለጎን ዱባይ ፖርት አራት የጭነት ማከማቻ ስፍራዎችን እንደሚያስተዳድር የተመላከተ ሲሆን የታንዛንያ መንግስትም ወደቡን በማስተዳደርና በማልማት ረገድ በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.154,13.481,0.773,16.154,-40.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fabfce4f5776,train,የበለጸጉ አገራት ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ካላቸው ጋር በመተባበር በቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አማካኝነት በተቋቋመው በጋቪ የክትባት ጥምረት በተዘጋጀ ፕሮጀክት የክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋሉ።,spk_45ab54fdd8eb,am,20.913,16.634,0.0,20.913,-33.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_167260a9220c,train,የወሎ ጋቢ፣ ኩታ፣ ነጠላ፣ መቀነትና ጥልፍን ጨምሮ በተለያየ ዲዛይንና መልክ ይዞ መቅረቡን ጠቁሞ፤ እንግዶችም የሚፈልጉትን የባሕል ልብስ እየሸመቱ እንደሚገኙ ገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.553,12.33,0.407,14.553,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8f0c9fe249c8,train,ወጣት ሮዛ ነጌሶ በበኩሏ በኮሪደር ልማት ምክንያት መንገድ በመዋቡ ለንግድ ስራም ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑን ገልጻለች።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.673,8.68,0.481,10.673,-35.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5af1a7246906,train,ሀምሌ 9 ቀን 2013ዓ.ም በአፍሪካ በአንድ ሳምንት ብቻ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር በ43 በመቶ መጨመሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,13.073,11.664,0.0,13.073,-32.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_768ff14f776e,train,"ድርጅቱ ባወጣው አዲስ መረጃ ለምግብ እጥረቱ ከተዳረጉት መካከል 156,500 የሚሆኑት ሕፃናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ የተጎዱ በመሆናቸው በ9 እጥፍ ለሞት መጋለጣቸውን አሳይቷል፡፡",spk_45ab54fdd8eb,am,19.313,15.408,0.489,19.313,-39.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_599f5e6d923a,train,"""ይህንን ማብራሪያ የምሰጣችሁ በባለሙያዎች የተሰሩ የቴክኒክ ጥናቶችን መሰረት በማድረግ ነው"" ያሉት ሚኒስትሩ በሚመጣው ክረምት በኢትዮጵያ ከተለመደው በላይ ዝናብና ጎርፍ የሚጠበቅ በመሆኑ ግድቡ ቢሞላ ግብጽ ላይ የሚፈጥረው ጫና እንደሌለው ገልጸዋል።",spk_45ab54fdd8eb,am,19.994,16.521,0.0,19.994,-38.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_196caec121f9,train,በመጪው የክረምት ወራት ውስጥ የሚከናወነው የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በተመለከተ አስፈላጊውን መረጃ ለመስጠት እንዲቻል ሁለቱ ሀገራት ባለሙያዎቻቸውን እንዲልኩ ጥሪ መቅረቡም ይታወሳል።,spk_45ab54fdd8eb,am,13.914,11.619,0.0,13.914,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfaf040a0120,train,አሜሪካ በሶማሊያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባቷ በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ይሄን ድርጊት ስትፈጽም የመጀመሪያዋ አይደለም።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.793,5.769,0.511,8.793,-42.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_38067fbbf666,train,የገንዘብ ድጋፉ ለ27 ሚሊዮን ዜጎቿ ክትባት ተደራሽ ማድረግን ግብ ያደረገ መሆኑንም ነው ቦሪስ ጆንሰን የገለጹት።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.633,8.154,0.387,10.633,-33.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7935a806ae03,train,የዲጂታል መታወቂያን ከተቋማት አገልግሎት ጋር ከማስተሳሰር አኳያም በኢትዮጵያ የሚገኙ 32 ባንኮችን ጨምሮ እስከ አሁን 55 ተቋማት ደንበኞቻቸውን በፋይዳ መለያ ቁጥር የማረጋገጥ ስራ እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.913,14.881,0.0,17.913,-39.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5714cfb57655,train,ሉፍታንዛ ከሚቀንሳቸው ሠራተኞቹ ገሚሱ ጀርመን የሚገኙ ናቸው።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.873,5.435,0.605,7.873,-39.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66ca31606885,train,እ.አ.አ በ1931 የተወለዱት ሊቀጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ በ23 ዓመታቸው ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ተመርቀው የመምህርነት ስራ ቢጀምሩም ከሶስት ዓመት በኋላ የስነ-መለኮት ትምህርት በመከታተል እ.አ.አ በ1960 ቅስና ተቀብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,25.753,20.726,0.349,25.753,-30.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9bcc8a3a2637,train,84 አመት የሞላቸው ፖፕ ፍራንሲስ ክትባቱን የወሰዱ ሲሆን ቫቲካን ለድሃ የህብረተሰብ ክፍሎችና ጎዳና ተዳዳሪዎች መከተብ መጀመሯን ተናግረዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,12.313,9.338,0.56,12.313,-40.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_92fa7e54b777,train,ከፈንቲ ራሱ ዞን አውራ ወረዳ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ ሙጃሂድ መሐመድ እንዳለው በወረዳው ለሚገኙና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አቅመ ደካማ ወገኖች በሴፍቲኔት የታገዘ ድጋፍ ተደርጓል።,spk_45ab54fdd8eb,am,19.393,15.102,0.0,19.393,-39.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c43c19f006a6,train,አውሎ ነፋሱ መኖሪያ ቤቶችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና ሌሎች ንብረቶችን ሲያወድም  የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉና 23 ሰዎች መጎዳታቸው ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.633,9.486,0.0,10.633,-33.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5854c0afe0e7,train,ለተጋላጭ የህብረተብ ክፍሎች እና አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ተገቢው ትኩረት ካልተሰጠ የሚያስከትለው ተጽዕኖ ቀላል እንደማይሆን ጠቁመው፤ ለክትባቱ ተደራሽነት ሃብታም ሃገራት ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.034,9.046,0.423,17.034,-43.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_24345d57716e,train,በአንፃሩ የስጋ ዋጋ ቀደም ካሉት ወራት በመስከረም ወርም ጭማሬ አላሳየም ሲል አናዶሉ ዘግቧል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.573,8.067,0.0,9.573,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdc58f388c0c,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ በረከት ከድር፤ የጀፎረ የገጠር ኮሪደር ልማት በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ የአኗኗር ዘይቤ የተሻለ እና ምቹ ማድረግ ያስቻለ ጥሩ ተምሳሌት መሆኑን አንስተው የሀገርን እድገት የሚያፋጥኑ እና ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,28.213,25.222,0.0,28.213,-26.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f4454b5011b,train,በመሆኑም በዚህ ልዩ አጋጣሚ ህዝበ ሙስሊሙ በንቃት በመሳተፍ የሚወክሉትን አመራሮች በመምረጥ ጠንካራ ተቋምና ብቁ አመራሮችን የማፍራት ሃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀዋል ።,spk_10dbeb7d4185,am,14.174,12.321,0.883,14.174,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2a19f650829,train,በበዓሉ ላይ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ነዋሪዎችና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.414,9.325,0.384,11.414,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58bed62ac03c,train,22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ ደረጃ ተከብሯል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.614,11.552,0.0,13.614,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f77ebb9a48c8,train,ከዚህም ባለፈ ጠንካራ ክትትልና ቁጥጥር ያለመኖር፣ በተገቢው መልኩ ኦዲት ያለማድረግ ከጥናቱ ግኝቶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,12.653,9.891,0.0,12.653,-30.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec238debe6ae,train,ዛሬ ይፋ የተደረገው የዳሰሳ ጥናትም በዋናነት ዓላማ አድረጎ የተካሄደው ለጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚዎች ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,12.293,11.265,0.0,12.293,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab8b667b84df,train,ተመራቂዎችም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው ሥራ ከመፍጠር ባሻገር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ዕድገት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.014,12.102,0.0,13.014,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_389dd5728b99,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የዘንድሮ የተማሪዎች ምረቃ ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ከሆነ በኋላ የመጀመሪያ የምረቃ በዓል መሆኑ ለየት ያደርገዋል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.893,15.344,0.388,16.893,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af4edaf1565,train,ሰላምን አስጠብቆ በማዝለቅ የከተማዋን ልማት ለማፋጠን እየተከናወነ ባለው ስራ ውስጥ የታክሲ አሽከርካሪዎችና ባለንብረቶች የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.253,13.017,0.473,16.253,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cec2ee3ad85,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል አዲስ የተገነባው የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል ወደ ሥራ በመግባት ኦክስጅን ማቅረብ ጀምሯል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,9.053,7.979,0.0,9.053,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_318ed5b351e4,train,በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጌዴኦ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወንድወሰን ዳካ በበኩላቸው እንዳሉት፣ ማህበሩ በዞኑ ሰብዓዊ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ በበጎ ፍቃድ አገልግሎትና በአካባቢ ጥበቃ ሥራ እየተሳተፈ ነው።,spk_10dbeb7d4185,am,21.053,19.147,0.0,21.053,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0139568f889f,train,ለከባድ የሳንባ ምች፣ ለፅኑ ሕሙማን ክፍል (ICU) ታማሚዎች፣ የመተንፈሻ አካላት ችግር ላለባቸው ሕፃናት እና በቀዶ ሕክምና ወቅት ወሳኝ ሕክምና መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.613,13.283,0.625,17.613,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76376c331424,train,ዘንድሮም ከመስከረም 20 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለአምስተኛ ዙር የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት የፌዴራልና የክልል መንግስት ኃላፊዎች እና በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር እንግዶች በሚገኙበት በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,25.093,19.568,2.157,25.093,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ee96e33b5af,train,ሳይንስ ሙዚየም ከኢትዮጵያ አልፎ አፍሪካ አሁን የደረሰችበትንና የመጪውን ዘመን የቴክኖሎጂ ዘመን ራዕይዋን የሚያሳይ መሆኑን መገንዘባቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.373,12.727,0.563,15.373,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92fc80bb29a1,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 6ሺህ 849 ተማሪዎች አስመርቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.053,8.34,0.0,9.053,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5387f51d1b8c,train,አክለውም ስምምነቱ የተመድ የ2030 ቀጣይነት ያለው የእደገት አጀንዳን እንዲሁም ለሁሉም አፍሪካውያን ማኅበራዊ ፍትህን ማስፈን የሚለውን የ2019ኙን የአቢጃን አዋጅ ለማስፈጸም ያግዛል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.534,13.414,0.936,18.534,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_67545ee5d9f7,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የአረጋውያንና የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት፣ በአረንጓዴ አሻራ፣ በደም ልጋሳ፣ በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታና በተለያዩ ዘርፎች እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,19.534,15.513,0.741,19.534,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0089774d7861,train,ሲዲፒ ኩባንያው ለአየር ንብረት ለውጥ ባለው ቁርጠኝነት የተነሳ ደረጃውን ከፍ እንዳደረገው ገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,8.733,7.128,0.502,8.733,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac8240c81b36,train,ፕሬዝዳንቱ በውይይታቸው የኩቪድ-19 ወረርሽኝ ተፅዕኖ ለሽብርተኝነት አቅም ስለማጎልበቱ፣የስደተኞች ቀውስ እንዲባባስና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የጦር መሳሪያዎች ዝውውር እንዲስፋፉ ምክንያት ሆኗል ነው ያሉት፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,24.773,18.038,0.461,24.773,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50a3d70b1347,train,ቻይና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በመጨመሩ ተነስተው የነበሩ አስገዳጆች እንዲተገበሩ ወሳኔ አሳለፈች።,spk_10dbeb7d4185,am,13.614,7.553,1.245,13.614,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4471961f0398,train,የትምህርት ዘርፉ የሚጠበቀውን የሰው ሀይል እንዲያፈራ ትኩረት ተደረጎ እየተሰራ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዞኑ ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ ሙሉጌታ መሸሻ ናቸው።,spk_10dbeb7d4185,am,16.573,11.978,1.899,16.573,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1779cd12fa94,train,በዘንድሮው ዓመት የታቀደውን 4ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ርብርብ እየተደረገ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,15.534,12.285,0.312,15.534,-27.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e170497eadd,train,በአማራ ክልል የትምህርት ሥራ ያለበት ሁኔታ እና ችግሮችን በተመለከተ ከመገናኛ ብዙሃን ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,11.373,9.504,0.302,11.373,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c671c16e4d3,train,ይህ ለኢትዮጵያም የሚሠራ ነው። እንደገና ትነሣለች፣ እንደገና ታበራለች። እንደገናም ለዓለም ትገለጣለች።,spk_10dbeb7d4185,am,9.934,9.277,0.0,9.934,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_028f05332836,train,ከዚህም ባለፈ የመጻሕፍት አቅርቦትን ማሻሻል፣ የትምህርት ተቋማትን ሳቢና ምቹ ማድረግ፣ ትምህርት ቤቶችን በቴክኖሎጂ የማደራጀትና የተማሪዎችን ውጤት የማሻሻል ተግባራት ትኩረት ተደርገው እንደሚሰሩም ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.334,14.323,1.209,18.334,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_895115d9339c,train,ገበያው የከተማዋን 80 በመቶ ስጋና አትክልት አቅራቢ መሆኑም ተገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.774,6.546,0.892,9.774,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_095ba5d3c7d8,train,አዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ፖሊስ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በራስ አቅም ያሠለጠናቸውን እጩ መኮንኖች አስመርቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.854,8.475,0.0,9.854,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_537d29bab617,train,የተባበሩት መንግስታት ባለፈው መስከረም ባወጣው መረጃ በአፍሪካ አምስት ሃገራት ብቻ በእቅድ የተያዘውን ከዜጎቻቸው  40 ከመቶ የኮቪድ 19 ክትባት  ማድረስ የቻሉት፤አፍሪካ አሁንም ክትባቱን ለማድረስ መሰረታዊ የሆኑ ስሪንጅን የመሳሰሉ የህክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት ትግል ላይ ነች፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,26.974,22.954,0.0,26.974,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1db30bfedb43,train,ከዚያም ሴት ልጃገረዶቹ ከየቤታቸው ይዘውት የመጡት ጠላ በአንድ እንስራ እንዲሁም የያዙት የገና ቆሎአቸውን አንድ ላይ በማድረግ በአንድነት በህብረት በፍቅር እየበሉ እየጠጡ ከበሮ በማንሳት ባህላዊ ጭፈራቸውን ይጨፍራሉ፤ ይደሰታሉ ፤ይዝናናሉ።,spk_10dbeb7d4185,am,23.694,20.945,0.381,23.694,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba5eba641930,train,የአለም ጤና ድርጅት ክትባቱ ጥቅም ላይ እንዲውል ማረጋገጫ የሰጠው እኤአ ከ2019 ጀምሮ 2.3 ሚሊየን ዶዝ ክትባት በጋና፣ኬኒያ እና ማላዊ በ 800 ሺህ ህፃናት ላይ ተሞክሮ ውጤት በማሳየቱ እንደሆነ ሲጂቲኤን አፍሪካ ዘግቧል ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,25.773,21.486,0.0,25.773,-27.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_78685dc3982f,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ነፊሳ አልመሃዲ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ማህበራዊ ትስስርን የሚፈጥሩ የበርካታ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች ባለቤት ናት ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,17.334,14.694,0.0,17.334,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d6ca30ebfe,train,በቀጣይ እነዚህን የምርምር ውጤቶች ወደ ማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል እውቅና ከሚመለከተው ተቋም ለማግኘት እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.133,9.718,0.0,11.133,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_20d11adecbf9,train,ከ2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ.ም በተከናወነው የክረምት የህክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ10 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት መሰጠቱንና ከ400ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰቡን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,23.933,19.011,0.439,23.933,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ffeed76bdfa,train,የአፍሪካ ዋንጫው እ.አ.አ በጥር እና የካቲት ወራት እንደሚካሄድና በቀጣይ የውድድሩ ማጣሪያ ጨዋታ ቀናት በቀጣይ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.694,12.48,0.738,16.694,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9c15c021e8f,train,በአማራ ወጣቶች ማህበር የዋግ ኽምራ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ተወካይ አስተባባሪ ወጣት ወንድሙ ገብረ እግዚአብሔር እንዳለው በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ10ሺህ በላይ የማህበሩ አባላት ይሳተፋሉ።,spk_10dbeb7d4185,am,18.733,15.313,0.0,18.733,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c519e0e7a28,train,ከሀገሪቱ ዋና ከተማ ቶኪዮ 1 ሺህ 200 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ኢዮቶ ደሴት አቅራቢያ  አንዲት አነስተኛ ደሴት መፈጠሯን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,14.133,11.852,0.876,14.133,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7c24dfe09bc,train,በዚህ ታሪካዊ የምክክር ሂደት የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የዘላቂ ሰላም መፍትሄ አካል ሆኖ መስራት እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.373,8.248,0.0,9.373,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_933e1534b3bd,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታና የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው ዩኒቨርስቲው በመማር ማስተማር፤ በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተጣለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,20.654,19.111,0.456,20.654,-24.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_198e8dc852cc,train,በዓሉን ለሌሎች በመትረፍና በጎረቤት የተቸገሩትን በመርዳት እያከበሩ መሆኑን የገለጸችው ደግሞ ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ማሂራ አሊ ናት።,spk_1f818b7fc07d,am,9.653,9.297,0.356,9.653,-26.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f9b79c1a796,train,አረፋ የእርድ በዓል ቢሆንም በአቅም ማነስ የቤተሰባቸውን ፍላጎት ለመሸፈን ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣ ለበዓሉ የተደረገላቸው ድጋፍ በደስታ ማሳላፍ እንዳስቻላቸው የተናገሩት ሌላኛው የዲላ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ኢብራሂም ሰይድ ናቸው።,spk_1f818b7fc07d,am,13.813,12.671,0.357,13.813,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40610dcbe45c,train,ህብረተሰቡ የእርስ በርስ የመረዳዳት ባህሉና የማዕድ ማጋራት ተግባሩ እንዲጎለብት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆናቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ፍሬው ሞገስ(ዶ/ር) ገልጸዋል።,spk_1f818b7fc07d,am,10.174,9.503,0.366,10.174,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7302ac42094,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ከዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዓለም አቀፍ የስኬታማ ተቋም ሽልማትን አሸንፏል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,9.094,8.729,0.365,9.094,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_866025f9e9bf,train,የኢንስቲትዩቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጣሊያን ሮም በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው ሽልማቱን ተቀብለዋል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,8.653,7.977,0.376,8.653,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2885db2697b,train,መልካም የምስጋና እና የአንድነት በዓል እንዲሆንም ተመኝተዋል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,3.373,3.02,0.354,3.373,-26.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_baadf385dabc,train,ሽልማቱ የፋኦ መርሐ ግብሮች በብቃት በመተግበር በተለይ ዘላቂ የግብርናና የገጠር ልማትን፣ የምግብ ዋስትናንና ፈጠራን በማሳደግ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ተቋማትና ግለሰቦች የሚሰጥ ዓለም አቀፍ እውቅና ነው።,spk_1f818b7fc07d,am,13.053,12.662,0.391,13.053,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8804b3ef9aa,train,የፕሮግራሞች ክለሳ ዓለም አቀፍ የትምህርት ስታንዳርዶችን የጠበቀ የትምህርት ጥራት አግባብነትን በማረጋገጥ የሀገሪቱን የልማት አቅጣጫዎች የሚደግፍ መሆኑን አንስተዋል።,spk_1f818b7fc07d,am,10.053,9.323,0.349,10.053,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c4b6fa10ad2,train,በተለይ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ በመዲናዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት በሚመለከት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ በመስጠት እና በሌሎች ስራዎች ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.373,11.826,0.0,12.373,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8383cfc0988,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ለስኬት መብቃቱን ተከትሎ የጋምቤላ ክልል በልማት ስራዎችና በሌሎች ኩነቶች የሚዘልቅ ሳምንታዊ መርሃ ግብር አሰናድቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c06c4eb0bced,train,በዩኒቨርሲቲው ትምህርታቸውን ተከታትለው በማጠናቀቅ ዛሬ የተመረቁ ተማሪዎች የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ከራስ አልፎ ለሀገር ልማትና እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.254,11.563,0.332,12.254,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19a75becfb72,train,ጤና ጣቢያዎች እና ጤና ኬላዎችን በማጠናከርና ተደራሽ በማድረግ ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ለማሻሻል የሚሰራውን ሥራ የዞኑ አስተዳደር እያገዘ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.934,9.607,0.327,9.934,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a603bdec7ec,train,በተለይም የጋምቤላ ዘመናዊ ስታዲየም ግንባታን ለማጠናቀቅ የክልሉ ሕዝብ እንደ ሕዳሴው ግድብ ሁሉ ትብብሩንና ተሳትፎውን እንዲያጠናክር መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cbeadbb2755,train,እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፤ ከ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መዘግየት ጋር ተያይዞ ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ትምህርት አልጀመሩም።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_419707a7c7c3,train,ቻይና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የወጣውን አለማቀፋዊ ድንጋጌ ለመተግበር እየሰራች እንደምትገኝም አንስተው ሁሉም ሀገራት የአየር ንበረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል አለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በመጠበቅ በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.733,12.908,0.0,13.733,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e30f6b11c47f,train,የከተማዋ ነዋሪዎች በእግር ተንቀሳቅሰው ጉዳያቸውን ማከናወን የሚችሉበትና በዚያውም ጤናቸውን የሚጠብቁበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.854,7.945,0.412,8.854,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee5793d10174,train,በሌላ በኩል ሙስናን የመከላከል ዘላቂ መፍትሔው የትውልድን ሥነ ምግባር በመገንባት እና ለሙስና የማይበገር ዜጋ በመፍጠር መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07c373b5f1d0,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ከ380 ሺህ በላይ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቁመው፤ የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማሟላት ከግል ባለሀብቶች ጋር የበለጠ ለመስራት ጥሪ አቅርበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.774,10.325,0.529,11.774,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e11c27c64d,train,እስካሁንም በ150 ከተሞች ከሁለት ሚሊዮን በላይ ቁራሽ መሬት በካዳስተር ተመዝግቧል ብለዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,7.013,6.263,0.0,7.013,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_396f4d373597,train,ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ተሞክሮ የሚወሰድባቸው መሆናቸውን የተናገሩት ደግሞ በጃፓን ሆካዶ የኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ሲዳባሳቭ ጎወአ ናቸው፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.774,11.119,0.0,12.774,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e279077e0de9,train,፨ ከራስ ሆቴል ወደ ስታድየም ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ራስ ሆቴል፣,spk_569c6cf8cf0d,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61976ee433a3,train,"አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ""የአሚክስ"" ቴክኖሎጂ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር በእውቀት ሽግግርም ሆነ በሌሎች ጉዳዮች ላይ የድርሻውን ለማበርከት ዝግጁ መሆኑን አመላክተዋል፡፡",spk_569c6cf8cf0d,am,10.174,9.327,0.393,10.174,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5738971b3efa,train,የዩኒቨርሲቲው የአማርኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ ግብር ምስረታ ስነ ስርአት ዛሬ በቤጂንግ እየተካሄደ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.774,9.978,0.332,10.774,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cdb83e139ec,train,ሰራዊቱ የሀገር ሉዓላዊነትን ከማስከበር መደበኛ ስራው በተጓዳኝ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ በንቃት እየተሳተፈ  አጋርነቱን  አጠናክሮ  መቀጠሉን  የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.254,12.268,0.0,13.254,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_479208b84c00,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቃል በገባው መሰረት የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-37.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3211ba8a693d,train,በተለይም የገዳ ስርዓትን ማዕከል ባደረገ መልኩ የኦሮሞን ሕዝብ ባሕልና ቋንቋ የበለጠ ለማስተዋወቅ እና ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ac5d5f1f154,train,በዛሬው መርሃ ግብር ላይ የሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የኦሮሚያ ክልል እና የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e882c7f2e11d,train,በተጨማሪም የስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም፣ የመንግስት ኢንቨስትመንት ማኔጅመንት እና ዲጂታል ፕላኒንግና የሪፖርት ስርዓትን መተግበር ይገባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_795473660225,train,ከትምህርት ሥርዓቱ ሪፎርም ጋር ተያይዞ ትምህርት ከተጀመረ በኋላ የሚባክን ጊዜ አይኖርም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ተማሪዎችም ሆኑ መምህራን የጊዜ አጠቃቀማቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው አንስተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77bf16edd52d,train,ሦስቱ ሀገራት ከሁለቱ ወገኖች ጋር ያላቸውን ግንኙነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉና አሁን ግን ዋና ዋና መርሆዎችንና አግባብነት ያላቸው ዓለም አቀፍ ሰነዶችን መሠረት በማድረግ የድርድሩን ሂደት እንደገና ለመቀጠል አሁኑኑ እንዲወስኑ ማሳሰባቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,15.893,15.893,0.0,15.893,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee0ed4bbd149,train,ምክር ቤቱ የክልሉን የ5 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ከገመገመ በኋላ ቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጡም ተመልክቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.053,6.107,0.415,7.053,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a12b00a81cae,train,ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች መካከል ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ወጣት ደሳለኝ ማሞ እንደገለፀው፤ በጉዟቸው የተለያየ ባህልና እሴት እንዲሁም የአኗኗር ዘይቤ እንዲገነዘቡ ዕድል መፍጠሩን ገልጿል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,10.454,10.141,0.0,10.454,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfbcfebd2064,train,በኮሌጁ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ ኤልሳቤጥ ግርማ በሰጠችው አስተያየት፤  የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና  በመውሰዷ ራሷን  በቴክኖሎጂው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ መሆን   እንዳስቻላት ተናግራለች፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,10.793,10.359,0.434,10.793,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22bc368a4b9f,train,የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፤ ባለፉት አመታት በጤናው ዘርፍ በተከናወኑ ስራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44247aab29c8,train,የህክምና አገልግሎቱን በሚመለከት በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው በማስቻል የዐይን ህክምናውን መከታተል መጀመሩን ተናግሯል።,spk_569c6cf8cf0d,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c82d4dd5a191,train,በውጭ ሀገራት ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ ስራ በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.814,7.411,0.402,7.814,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea27fbdb478d,train,"በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግና ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለመሆን  ሥልጠናውን በ""ኦን ላይን""  እየተከታተሉ ነው።",spk_569c6cf8cf0d,am,9.493,9.056,0.0,9.493,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3a6a650b21b,train,በቀጣይ ዓመትም ይህንኑ ተግባር አጠናክራ ለማስቀጠል እንደምትፈልግም አረጋግጣለች።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-14.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f13f1142581d,train,ተመራቂ ተማሪዎች በሰለጡኑበት ዘርፍ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን በታታሪነት እንዲያገለግሉ ሚኒስትሯ አስገንዝበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.534,6.357,0.76,7.534,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df43463eaaf1,train,በችግኝ ተከላው ላይ የተሳተፉ የአካባቢው ነዋሪዎችም ከዚህ በፊት ከተከሏቸው ችግኞች በርካታ ጥቅም ማግኘታቸውን ገልጸው ዛሬ የተተከሉ ችግኞችን ተንከባክበው ለውጤት እንደሚያበቁ ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.454,11.134,0.319,11.454,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_42acaaf1a9af,train,መቀጣይም ሙሉ ትኩረቷን ትምህርት ላይ በማድረግ ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እንደምትጥር ተናግራለች፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,6.934,6.555,0.378,6.934,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47e2ea5f41ba,train,በዚህም የጋራ የሆነውን ራዕይ በማሳካት መጪውን ጊዜ የተሻለ ማደረግ እንደሚቻል ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31c6761012ec,train,የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን ጠቅላይ ኦዲት መስሪያ ቤት ሪፖርት አድምጧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.213,8.824,0.0,9.213,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d06078b43b0,train,የአገር ውስጥ ቱሪዝም በመነቃቃቱ ምክንያት ለአገልግሎት ሰጭ ተቋማት  ከፍተኛ እድል የፈጠረ መሆኑን ጨምረው ተናግረዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3ed442a1ba7,train,እነዚህ የአካውንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸውን ሊንኮች በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም አስታውቋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.733,9.265,0.0,9.733,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde441981ce3,train,ወላጆች የልጆቻቸውን ቁጥር በአጋጣሚ ሳይሆን በምርጫ ሊወስኑ እንደሚገባ የገለጹት ደግሞ የማሪስቶፕስ ካንትሪ ዳይሬክተር አበበ ሽብሩ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8999ee01e66,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ፍትሃዊና አካታች በሆነ መልኩ መካሄዱን በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የክልሉ ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca5e7239a701,train,መግለጫውን የሰጡት በኢትዮጵያ እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱልአዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የዘንድሮው የመጅሊስ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.373,9.579,0.0,10.373,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92ffb420dde3,train,ሲዳማ ቡና በሊጉ እስከ አሁን ባደረጋቸው 11 ጨዋታዎች ስድስቱን ሲያሸንፍ ሽንፈት ያስተናገደው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቀሪ አራት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። 14 ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ ሲያስቆጥር ስድስት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_4be2487db725,am,14.58,14.037,0.543,14.58,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59bc60f900cf,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድር ዓመቱ ሰባተኛ ድሉን በማስመዝገብ ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች እየቀሩት በ22 ነጥብ ደረጃውን ከአራተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_4be2487db725,am,14.08,11.271,0.908,14.08,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da4b1c66e019,train,በምዕራብ ወለጋ ዞን በክረምቱ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ12 ዘርፎች ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መከናወኑ ተገልጿል።,spk_4be2487db725,am,10.24,9.345,0.5,10.24,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f82a8a8e8c1a,train,ህብረተሰቡ የተቀላጠፈ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ አገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን እና ከቴክኖሎጂ ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_4be2487db725,am,9.96,8.503,0.905,9.96,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42b1d92119da,train,በዚህም በአገልግሎት ብዛት ያረጀ የአንድ አቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት በአዲስ መልክ የግንባታ ሥራው የተጀመረ ሲሆን ወጪውም በርዕሰ መስተዳድሩ ጽህፈት ቤት እንደሚሸፈን ተመላክቷል።,spk_4be2487db725,am,12.76,11.249,0.747,12.76,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9119abe907b6,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የ1ሺህ 46 አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች ግንባታና እድሳት ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ።,spk_4be2487db725,am,11.32,10.451,0.501,11.32,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c4dd69777a8,train,በ2018  የትምሕርት  ዘመን በሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ 958 የትምህርት ተቋማት 492 ሺህ 176 ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር  መታቀዱ ተመልክቷል።,spk_4be2487db725,am,13.32,11.768,0.5,13.32,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2583b4261a89,train,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን እንዲጠናከርና የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆን የክልሉ መንግስት ቀዳሚ አጀንዳ አድርጎ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_4be2487db725,am,10.24,9.134,0.54,10.24,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aac2be90e7b1,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን እንዳሉት፥ የፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.608,10.238,0.37,10.608,-20.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9159f02a73c,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ ምርምሮች መደረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,4.632,4.276,0.356,4.632,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5294fe1d4eaf,train,የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ ቢሮው ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ውጤታማ እንዲሆን ተማሪዎች የኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና እንዲወስዱ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,13.027,12.331,0.366,13.027,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce40da36b283,train,ከዝቋላ ወረዳ 02 ቀበሌ አርሶ አደሮች መካከል  ቄስ ብሩ በላይ በሰጡት አስተያየት፤ በማዕከሉ የቀረበላቸውን የተሻሻለ የዳጉሳ ዝርያ በአንድ ሄክታር መሬታቸው ላይ መዝራታቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,16.829,15.172,0.452,16.829,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b973ebbd752f,train,በተያዘው የክረምት ወራትም 3ሺህ 502 ዜጎችን ለማሰልጠን ዝግጅት መደረጉን አንስተው፣ በስልጠናው የኔትወርክ መሰረተ ልማት ውስንነት እንደይገጥም ስድስት ማዕከላት መደራጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,15.587,14.468,0.42,15.587,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a756f34738fe,train,በዚህም ዘንድሮ በሚሰጠው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የክረምት ስልጠና በምታገኘው እውቀት ፓይለት የመሆን ህልሟን እውን ለማድረግ እንደሚያግዛት ታምናለች።,spk_c3caff0be4b5,am,10.392,9.61,0.399,10.392,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_812146430249,train,ድሬዳዋ በ12 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_c3caff0be4b5,am,3.389,2.035,0.427,3.389,-40.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11c09edb7f02,train,በዚህ አመትም በኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 35 ጥናቶች መጠናታቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.853,6.467,0.387,6.853,-20.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b6908377619,train,የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የግብርና ግብዓት፣ቴክኖሎጂ፣ ምርትና አገልግሎት ጥራት እንዲሁም ደህንነት የማረጋገጥና የመቆጣጠር ተግባርን በዋነኝነት ያከናውናል፡፡,spk_c3caff0be4b5,am,10.504,9.248,0.386,10.504,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_198239345bf9,train,ማዕከሉ እያደረገ ያለው የጥራት ቁጥጥርና ምርመራ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,7.568,7.221,0.347,7.568,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f273cbd0b8e1,train,በመሆኑም ሴቶችን ጨምሮ ሁሉም ህብረተሰብ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.251,5.904,0.347,6.251,-21.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aeea991b169f,train,ለዚህም ቃላትን፣ ተንቀሳቃሽ ምስልና ፎቶዎችን ያካተተ የቋንቋ መማሪያ ሶፍት ዌር ማበልጸጓን ጠቅሳለች።,spk_c3caff0be4b5,am,8.885,8.478,0.408,8.885,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee798f78e5b0,train,ፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ ሚና እንዳለው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ።,spk_c3caff0be4b5,am,11.888,11.508,0.38,11.888,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e8f19a5fd46,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_c3caff0be4b5,am,7.907,7.558,0.349,7.907,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43178c6bdba2,train,እንደወጣት ሰለሞን ገለጻ፤ አሰልጣኞቹ በዘርፉ ያላቸው እውቀት ከፍተኛ በመሆኑ ፈጠራን ለመውደድና ለማሰብ አስችሏቸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,8.688,8.328,0.361,8.688,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb1b217deb0,train,በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ ለማሳካት የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የሚፈጽሟቸውን ክፍያዎች በዲጂታል አማራጮች ማድረግ አለባቸው ብለዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,12.688,11.492,0.357,12.688,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bff5edb8527,train,በኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የእንስሳት ምርትና ግብዓት ጥራት ምርመራ ማዕከል የሚከናወኑ ተግባራት ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑ ተገለጸ።,spk_c3caff0be4b5,am,14.043,13.104,0.409,14.043,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5ae57943225,train,እነዚህ ምርምሮችም ነባር ፖሊሲዎችን የፈተሹ፣ አዳዲስ ፖሊሲዎችን ያመላከቱ እና ፋይዳ ምልከታ ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.614,9.261,0.352,9.614,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c97c41273bf,train,የህሙማንን የጤና መረጃ ለመያዝና የመድሃኒት አቅርቦትን በዲጂታል ሥርዓት ለማሳለጥ በተከናወኑ ተግባራት ለተገልጋዮች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ነው ያነሱት።,spk_c3caff0be4b5,am,12.813,10.479,0.348,12.813,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d750eb5fe761,train,ማዕከሉ የስጋ፣ ወተት፣ ማርና እንቁላል ጥራት፣ ተስማሚነትና ደህንነትን የማረጋገጥ እንዲሁም የእንስሳት መድኃኒት ጥራት፣ ፈዋሽነትና ደህንነት የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል።,spk_c3caff0be4b5,am,12.87,10.611,0.358,12.87,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9feaa69312f3,train,ታዳጊዎች እንደዚህ ዓይነት ስልጠናዎች መሳተፋቸው ትልቅ ህልም እንዲያልሙ ና ህልማቸውን በተጨባጭ በመተርጎም ከራሳቸው አልፈው ለሀገር እንዲተርፉ ይረዳል ብሏል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.333,10.606,0.354,11.333,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dff3f5b3385,train,ኢንስቲትዩቱ በዚህ ረገድ የተሰጠውን ተልእኮ በመውሰድ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ጥናቶችን በማጥናት ተደራሽ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.413,9.029,0.385,9.413,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21a1bb1450f6,train,በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ጠቅሰው፥ በቀጣይ ወደ ዞንና ወረዳ ድረስ በመውረድ የመመዝገብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.805,10.451,0.354,10.805,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d2683f83dac,train,ሽምግልና በሀገሪቱ የሕግ ጥላ ስር ሆኖ ችግሮች ሳይወሳሰቡ በአጭሩ መፍታት የሚያስችል የኢትዮጵያውያን እሴት ነው ብለዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.149,8.776,0.374,9.149,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b50cfb4569b0,train,ዘመኑን የዋጁ ላቦራቶሪዎችና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከዓለም አቀፍ የጥራት መስፈርቶች አኳያ ስራቸውን እያከናወኑ እንደሚገኙ አንስተዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.072,8.697,0.375,9.072,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba9fe5ebd8cc,train,በዚህም 52 የትኩረት መስኮችን በመለየት በ14 ዲፓርትመንቶች 6 ማእከሎችን በማዘጋጀት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.392,9.996,0.396,10.392,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c356f0f58e6f,train,ወጣቱ ትውልድም ይህን የቆየ የኢትዮጵያዊያን የዳበረ ባሕላዊ እሴት በማክበርና በመቀበል ለሀገር አንድነት መፅናት ማዋል እንዳለበት መክረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.144,10.461,0.356,11.144,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c16c760199b,train,በዚህም የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ወደ ጥቅም መቀየር የሚያስችል አቅም ማዳበራቸውን ጠቁሞ፤ በተለይ በቡድን የመስራት መንፈስ እንዲላበሱ እንደረዳቸው ተናግሯል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.893,9.539,0.348,10.893,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f98b72ca89e,train,በስልጠናው ወጣቶች፣ የመንግስት ሠራተኞችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጎን ለጎን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በመውሰድ ራሳቸውን እንዲያበቁ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.893,10.524,0.369,10.893,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1dd479fcd29,train,የከተማው ነዋሪዎች በስልጠናው የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ መፋጠን የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ያነሱት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_c3caff0be4b5,am,12.23,11.855,0.375,12.23,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f3d453cce68,train,የገና በዓልን የተቸገሩ ሰዎችን  በማገዝና  አብሮነትን የሚያጠናክሩ ስጦታዎችን በመለዋወጥ እደሚያከብሩት የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,9.354,8.458,0.521,9.354,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c21addc8fa,train,በመድረኩ የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87de2583613b,train,በትምህርት ለትውልድ ኢንሼቲቭ የተጀመሩ ስራዎች ባመጡት ለውጥ በትምህርት ቤት ምገባና በሌሎች ዘርፎች የተመዘገቡ ውጤቶችም አመርቂ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.834,10.325,0.508,10.834,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf9b27eed6e5,train,የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙራድ ከድር፤ በከተማዋ እስካሁን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.713,8.351,0.0,8.713,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03ac0f348647,train,እሳቸውም የኢትዮጵያዊያንን የመተጋገዝ ባህልን ለትውልድ ለማውረስ ጭምር እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,6.553,6.183,0.371,6.553,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56b508914629,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት እንደገለጹት የዳኝነት አገልግሎቱን ፈጣን፣ ተገማችና ጥራት ያለው ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,11.194,10.495,0.0,11.194,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_1d9857c350a1,train,በቀጣይ የትምህርት ስራ ትኩረቶች ላይ አቅጣጫዎች እንደሚቀመጡ ሚኒስትሩ ጨምረው ጠቁመዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,6.234,5.782,0.452,6.234,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e06fd91edea4,train,በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ወደ ሥራ ማስገባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የውይይት መድረክ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.034,9.137,0.0,10.034,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5afd8666fad7,train,በተጨማሪም የፖለቲካ ፍላጎታቸውን በኃይል ለማሳካት የሚሞክሩ አካላት ከስህተታቸው ተመልሰው ወደ ሰላም መንገድ እንዲመጡ መንግሥት በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ እያቀረበ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.393,11.706,0.353,12.393,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_614d33678bce,train,ይህም እርስ በርስ መተሳሰብና ቤተሰባዊነትን እንደሚያጠናክር ገልጸው፤ የስጦታ ልውውጥም ፍቅርን፣ መተሳሰብና አንድነት እንዲጎለብት ያደርጋል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.274,8.905,0.95,10.274,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a95458045ec,train,ሆስፒታሉ የተለያዩ የህክምና አገልግሎቶችና ዘመናዊ የህክምና ቁሳቁሶችን በማሟላት ለተጠቃሚው የህብረተሰብ ክፍል ደረጃውን የጠበቀ እና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሰፊ የአገልግሎት ማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎችን አከናውኗል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,14.514,13.648,0.0,14.514,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96efa20227ec,train,በአማራ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ወደ ሥራ ማስገባት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,9.473,8.611,0.441,9.473,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f3ac75b77b7,train,ኢሬቻ ህዝቦች በጋራ የሚያከብሩትና በርካታ የዓለም ቱሪስቶች የሚታደሙበት በመሆኑ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትና የኢትዮጵያ ድንቅ ባህል ጎልቶ የሚታይበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.993,9.049,0.421,9.993,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d1207196eb26,train,የገና በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,6.234,5.907,0.327,6.234,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abf98a781af8,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛ መንገዶችን በመገንባት የትራፊክ አደጋ ተጋላጭነትን የቀነሰ መሆኑን እንዲሁም ለከተማዋ የንግድ ስራ መነቃቃት፣ ለመዝናኛ እና ለኑሮ ጭምር ተመራጭ እንድትሆን አስችሏታል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,13.553,11.866,0.403,13.553,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_504018524be7,train,በዓሉ በተለይ በሀገር ባህል አልባሳት ደምቆ የሚታይበትና ማህበራዊ ትስስር የሚጎለብትበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.594,7.636,0.35,8.594,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da314475540f,train,በመድረኩ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን ጨምሮ አመራሮች፣ የፍርድ ቤት ዳኞችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.233,7.135,0.345,8.233,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1588fa081c8c,train,የወላጆቿና የመምህራን ክትትልና ድጋፍ ለውጤቷ ማማር ወሳኝ መሆኑን የገለፀችው ተማሪ አፎሚያ፤ በተለይም ሴቶች ለነገ ዓላማቸው መሳካት እና ውጤት ጊዜና ጉልበታቸውን ለትምህርት መስጠት እንዳለባቸው ተሞክሮዋን አካፍላለች።,spk_576e2cf7fd21,am,14.073,13.271,0.305,14.073,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71956b0e13a4,train,በዚህም የከተማዋ ውበትና ለኑሮ ምቹነት እየተሻሻለ መምጣቱን አንስተው የልማት ስራው በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.914,8.43,0.0,8.914,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f40dcba67ee,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነት የተጀመረው የኮሪደር ልማት በከተሞችና በገጠር ጭምር ተግባራዊ እየተደረገ አስደናቂ ለውጥ እየታየበት መሆኑ ይታወቃል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.633,10.852,0.605,12.633,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6ae924ae791,train,በየደረጃው ያለው የዞንና የከተማዋ አመራሮች፣ አጠቃላይ ማህበረሰቡና ባለሃብቶች የነቃ ትብብርና ተሳትፎ ታክሎበት ልማቱ የተሳካ መሆኑን አንስተው በቀጣይም ይሄው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,15.073,13.866,0.456,15.073,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9e5939acf91,train,የለውጡ መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት በፓርኩ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር እንስሣት መራቢያና መኖሪያ ከሰው ብሎም ከቤት እንስሣት ንክኪ ነጻ እንዲሆን የፓርኩ ምሥራቃዊ እንዲሁም ምዕራባዊ ክፍል በሽቦ መታጠሩን አንስተዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,14.754,13.643,0.774,14.754,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb826b82d21,train,በተጨማሪም ቀደም ሲል በፓርኩ ላይ በሚደርስ ጫና ምክንያት ከፓርኩ እየሸሹ የነበሩ ብርቅዬ የዱር እንስሣት አሁን ተረጋግተው በመኖር ቁጥራቸውም እንዲጨምር ማስቻሉን ነው ያመላከቱት።,spk_576e2cf7fd21,am,11.674,10.838,0.0,11.674,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ceaa524e145,train,የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል ከለውጡ በፊት ታካሚዎችን ለእንግልት ሲዳርግ የቆየውን የአገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት የቀየረ ስራዎችን አሁን እውን አድርጓል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,14.473,13.739,0.0,14.473,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccbf190df108,train,ባህላዊ ዳኝነት አለመግባባቶችን በቀላሉና በመተማመን ፈትቶ ግንኙነትን ወደ ነበረበት የሚመልስ በመሆኑ ህብረተሰቡን ከወጪ የሚታደግ ነው ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.754,8.71,0.0,9.754,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f35e7ff953b,train,በልማቱ አካል ጉዳተኞችን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የእግረኛ መንገድ፣ የብስክሌትና የተሽከርካሪዎች ማቆሚያ የአረንጓዴ ስፍራዎችና መዝናኛዎች መሰራታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,11.434,10.83,0.604,11.434,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cde19f603ba1,train,በኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት ስር ሰደው የቆዩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትና በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱ የዚሁ ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,15.713,14.277,0.565,15.713,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_04123640c575,train,የሰጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,3.433,2.912,0.521,3.433,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7b8476e35878,train,በዓሉን ስጦታ በመለዋወጥ እና ያለው የሌለውን በመደገፍ በፍቅርና በአንድነት የሚያከብረው ነው ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,7.234,6.386,0.488,7.234,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8a912e76382c,train,ከመደበኛ የዳኝነትና የፍትሕ ሥርዓቱ ጎን ለጎን የባህላዊ ፍርድ ቤቶችን እስከ ታች ድረስ በማቋቋም አማራጭ የሙግት መፍቻ ሥርዓት ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.114,9.262,0.425,10.114,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83e2c82380ca,train,ኢሬቻ አሁን ከኢትዮጵያም አልፎ የዓለም እየሆነ መምጣቱን ገልጸው፤ ኢሬቻ እና ሌሎች ባህሎቻችንን ለባህል እድገትና የቱሪዝም ልማት መጠቀም አለብንም ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.514,8.594,0.461,9.514,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7123ce34e7fd,train,ከአዲስ አበባ የጀመረው የከተሞች ኮሪደር በክልሎችም እየተስፋፋ መጥቶ ከተሞች የተዋቡና ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ዘመናዊ እንዲሆኑ እያስቻለ ይገኛል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.313,9.261,0.0,10.313,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a460d3b19e5,train,የገናና የጥምቀት በዓላት ካላቸው ሀይማኖታዊ ስርአታ በተጓዳኝ ኢትዮጵያዊ የብዝሀ ባህል ባለቤት መሆኗንም  እንደሚያሳዩ ያነሱት ደግሞ ዲዛይነር ይመኑ ዮሐንስ ናቸው፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.034,10.646,0.521,13.034,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f4a431cd3c4,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ለህብረተሰቡ በእርቅ ላይ የተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ቀልጣፋና ተአማኒነት ያለው ፍትህ መስጠት የሚያስችሉ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.993,8.174,0.367,8.993,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04bc35cdbfea,train,በሌላ በኩል በጅግጅጋ ከተማ ሁሉን አቀፍ እንዲሁም ዘመኑን የዋጀ የተቋም ግንባታ እያከናወኑ የሚገኙትን የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትን አይተናል ነው ያሉት በመልዕክታቸው፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.594,12.558,0.315,13.594,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e41aab63020,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል የለውጥ ስራዎችን ጎብኝተናል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.594,9.448,0.397,10.594,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b2201d4dd01,train,የልማት ስራው ተጠቃሚ ከሆኑ ከተሞች መካከል ወልቂጤ ተጠቃሽ ስትሆን ነዋሪዎቿም ለተከናወነው ስራ ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩንና በየደረጃው ያሉ አመራሮችን አመስግነዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.674,9.979,0.695,10.674,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35e551b6b2bc,train,ተቋማቱ በሰው ኃይል፣ በቴክኖሎጂና በቢሮ እድሳት አስደናቂ ለውጥ ላይ እንደሚገኙም ተመልክተናል ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,6.713,6.359,0.0,6.713,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc896a5e6df9,train,የትምህርት ቢሮ ኃላፊዋ ሙሉነሽ (ዶ/ር) በትምህርት ዘመኑ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለተማሪዎች ምገባና ለትምርት ቤቶች ማሻሻያ  በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸው፤ የትምህርት ግብዓቶችን የማሟላት ሥራም ትኩረት ማግኘቱን አረጋግጠዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,17.593,15.069,0.657,17.593,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8c65dbe1b4c,train,የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የትራንፎርሜሽን ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሐናን አበበ ባቀረቡት ጽሁፍ እንደገለጹት ባህላዊ ዳኝነት ስርዓቱ የየአካባቢውን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት በማስገባት የሚተገበር ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,12.713,11.759,0.522,12.713,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9de698ec07e,train,ሌላኛው የሃዋሳ ከተማ ነዋሪ አቶ ተካልኝ በቀለ በበኩላቸው የገና በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም መሰጠትን  አስተምሮ ለሰዎች ፍቅር በመስጠትና እርስ በርስ በመደጋገፍ የምናስቀጥልበት ነው ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.594,12.267,0.459,13.594,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9695a6caba9c,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ዶክተር ኢብራሂም ሙሉሸዋ በበኩላቸው ምርጫው ሙስሊሙን ማህበረሰብ ባሳተፈ መልኩ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,18.014,14.94,0.0,18.014,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0d6c390adaac,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_9d87ad83050c,am,22.053,19.166,0.0,22.053,-27.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_62121e387bd8,train,በዳግማዊ ምኒሊክ ቅድመ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ ተወካይ ወንዱ አለማየሁ÷ የክረምት ወራት የማጠናከሪ ትምህርት ተማሪዎች ለሚቀጥለው የትምህርት ዘመን እንዲዘጋጁ እያገዘ ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,13.934,13.092,0.0,13.934,-24.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4390995551d5,train,በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች በንቅናቄው የተከናወኑ ስኬታማ ተግባራትም በምገባ፣ በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና በሌሎች ጉዳዮች ተማሪዎችን ተጠቃሚ አድርጓል።,spk_9d87ad83050c,am,11.934,10.231,0.315,11.934,-25.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b2eb372fe79b,train,በብርሃነ ህሊና 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ ተወካይ ሀጂ ሲራጅ እድሪስ÷ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ማጠናከሪያ ትምህርት ተማሪዎች ተጨማሪ ዕውቀትና ክህሎት እያስገኘላቸው ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,14.973,14.642,0.0,14.973,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_963936f4900c,train,በተካሄደው ስምፖዚየም ላይ የፕላንና ልማት ኮሚሽነር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ የኢትዮጵያን ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጅ ለተሳታፊዎቹ አቅርበዋል፡፡,spk_3876fd80af10,am,19.694,16.888,0.0,19.694,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a0b5d11ffe,train,የደቡብ ሱዳን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ትናንት ማምሻውን ይፋ ባደረገው ዘገባ ፓል ማዊ ዴንግ የመስኖ እና የውኃ ኃብት ሚኒስትር ሆነው እንዲያገለግሉ በፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ሚያርዲት ተሹመዋል።,spk_3876fd80af10,am,21.433,18.86,0.0,21.433,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b08ccae5d23,train,የአከባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዴኤታ አህመድን መሀመድ ፣ የኢትዮዮያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመድረኩ በመሳተፍ በአረንጓልዴ ልማት ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በአነርጂ ዙሪያ የግል ባለሀብቶች በሚሳተፉበት ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_3876fd80af10,am,24.073,21.871,0.598,24.073,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c779ad4016b9,train,በምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር ሴራሊዮን አጠቃላይ ምርጫ ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_3876fd80af10,am,9.493,7.858,0.554,9.493,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39843e26fe7e,train,ሁዋዌ በከፍተኛ ፍጥነት ያለው ግንኙነትን ተስፋ በሚሰጥ ቴክኖሎጂ በ5 ትውልድ(5ጂ) መሪ ሆኖ በመገኘቱ ለስራው መሳለጥ እንደሚጠቅመው መረጃው አስታውሷል።,spk_3876fd80af10,am,18.014,13.712,0.832,18.014,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41bc73f5b204,train,እንግሊዝ በሀምሌ ወር ቦይኮትን ለመቀላቀል ስትወስን ስዊድን ተከትላለች ፡፡,spk_3876fd80af10,am,4.154,3.108,0.434,4.154,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c354cc86415,train,የካናዳ አለም አቀፍ ሚኒስትር ካርና ጉድ 132 ነጥብ 9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የካናዳ -አፍሪካ ልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥ ፈንድ ለማበርከት ቃል መግባታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡,spk_3876fd80af10,am,19.553,18.618,0.0,19.553,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac12d35627d8,train,በተጨማሪም የምዕራብ አፍሪካ አገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ(ኢክዋስ) እና ሌሎች ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት የምርጫውን ሂደት እየታዘቡ ይገኛሉ።,spk_3876fd80af10,am,14.233,12.302,0.0,14.233,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6fd8c004412,train,ሴራሊዮናውያንም አዲስ ፕሬዝዳንት እና መንግስት መምረጥ የሚያስችላቸውን ድምጽ እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_3876fd80af10,am,12.274,10.161,0.569,12.274,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71baf1137cc0,train,ድምጽ ለመስጠት ከ3 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች መመዝገባቸውን የአገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ገልጿል።,spk_3876fd80af10,am,7.633,6.053,0.0,7.633,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a9318f00462,train,የቻይና ትልቁ የቴክኖሎጂ ተቋም የሆነው ሁዋዌ ከአለም አቀፍ ገቢ 5 በመቶውን ለሚወክል አፍሪካ የረጅም ጊዜ አቀራቢ ሆኖ ይገኛል ሲል ቢዝነስ ላይቭ አስነብቧል።,spk_3876fd80af10,am,17.393,13.778,0.366,17.393,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e23c089e5b2b,train,በተለይም በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ የወጣቱ ተሳትፎ እንዲጎለብት በማድረግ አካታች የስራ ፈጠራና እድል ተጠቃሚነት፣ በሰላም ግንባታ፣ በቴክኖሎጂ፣ በግብርና እና በሌሎች ዘርፎች ወጣቱን ያማከለ ስራ መከናወኑን ገልጿል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,12.393,11.674,0.409,12.393,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_286ffd3d69f3,train,የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት 41ኛውን የአፍሪካ ትምህርት ምዘና ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f249291f3287,train,ይህንን ህልም አሁን ያለው ትውልድ ካልተገበረው ህልሙ ከነርሱ ጋር እንደሚሞት ገልጸው፤ አባቶች ለዚህ በለኮሱት የነጻነት ችቦ ሀገራቸውን ከቅኝ ግዛት ነጥቀው ማውጣት መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,10.993,10.479,0.0,10.993,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7dcc98c61c8,train,ኮሚሽኑ ለመጠባበቂያ ክምችት የሚውለውን እህል በዚህ መልኩ ማድረጉ ለገበያ መረጋጋት ጉልህ ሚና እንዳለው አብራርተዋል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,7.234,7.234,0.0,7.234,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0cbba3a5f87,train,ከጉባኤው ጎን ለጎን ኢትዮጵያ በትምህርትና በሌሎች ዘርፎች ያከናወነቻቸውን የልማት ስራዎች የምታሳይበት መርሀ ግብር መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡,spk_e2dc30d8f8ef,am,8.914,7.749,0.688,8.914,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af3c4913fd54,train,ለአብነትም የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቱ ማህበረሰቡንና አገሩን በቅንነት እንዲያገለግልና ለመልካም ተግባር በጋራ እንዲሰባሰብ እድል ፈጥሯል ነው ያለችው።,spk_e2dc30d8f8ef,am,9.674,9.226,0.448,9.674,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d91eca80133a,train,በዓሉን ለሚታደሙ እንግዶች ምቹ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,6.854,6.277,0.576,6.854,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_97bc4c2d5713,train,በፋሽን ዲዛይን እና በፋሽን ቴክኖሎጂ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ተመራቂዎች ፈጥነው የራሳቸውን ድርጅት ከመክፈት ባለፈ በዘርፉ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.174,11.101,0.442,14.174,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e9bbf19dfc2,train,በተመሳሳይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ የኔአለም እንደተናገሩት ዲስትሪክቱ ማእድ ያጋራው በጎንደር ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካማ የህብረተሰብ ክፍሎች ነው።,spk_dda9e0c44e31,am,12.454,10.299,0.307,12.454,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_76c7aac3afbe,train,ዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የአካባቢውን ማህበረሰብ ችግር ለመቅረፍ በርካታ ተግባራት በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34e49048e62d,train,በሆስፒታሉ በተደረገላቸው ነጻ የአይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና ፈውስ ማግኘታቸውን የሚመሰክሩት ደግሞ ወይዘሮ አያልነሽ ጫኔ ናቸው።,spk_dda9e0c44e31,am,9.053,8.247,0.398,9.053,-26.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa8a051a7df2,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፋይናንስን በሚመለከት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ መንግስት ሚዲያዎች እንዳላቸው ባህሪይ እና የይዘት ስራ ድጋፍ እንደሚያደርግ አመልክተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.813,9.197,0.309,10.813,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21c789710566,train,በዚህ የምርመራ ሂደት ከክልሉ ፖሊስ ዋና መምሪያ እና ከከተማ አስተዳደሩ የምርመራ ቡድን ተዋቅሮ ሌት ከቀን መረጃና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የወንጀሉን አፈፃፀምና ፈፃሚውን ሊደርስበት ችሏል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.973,12.529,0.339,14.973,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54aa263c262f,train,የተደረገው ድጋፍም የሆስፒታሉን አገልግሎት  ከማሳደግ ባለፈ ዩኒቨርሲቲው በጤናው ዘርፍ እያካሄደ ላለው የጥናትና ምርምር ሥራ እገዛ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.893,9.082,0.411,10.893,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f75ae4800bf2,train,በህዝብ የተጣለባቸውን ሀላፊነት በመወጣት ላይ እንዳሉ በግፍ የተሰዉትን የአማራ ክልል የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች 6ኛ አመት የሰማዕትነት መታሰቢያ መርሀ ግብር “ያለፈውን ማክበር፣ የወደፊቱን መከተል” በሚል መሪ ሀሳብ ተከናውኗል።,spk_dda9e0c44e31,am,20.733,17.798,0.398,20.733,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b9cc728fe1d8,train,የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆኑና ደረጃቸውን የጠበቁ 40 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች ግንባታን ጨምሮ አምስት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች በኮሪደር ልማቱ ማካተት ተችሏል ነው ያሉት።,spk_dda9e0c44e31,am,14.493,12.624,0.0,14.493,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d9192cbba1e9,train,ከዜጎች ፍላጎት አንጻር በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎቱን ይበልጥ በማዘመንና በማቀላጠፍ የህዝብ እርካታን ለማሳደግ ጠንክረን እንሰራለን ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,12.414,10.381,0.0,12.414,-31.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_037b22b2acf9,train,በዛሬው ዕለት የተጀመሩት የዲጂታል ሲስተሞች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ አቅም የሚፈጥሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.014,7.796,0.0,9.014,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_399a7fc24ecd,train,በሀረር ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውበትን ከማጎናፀፍ ባለፈ በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_dda9e0c44e31,am,10.534,9.158,0.345,10.534,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_607ebcce4e25,train,የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው በበኩላቸው በከተማው በርካታ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመደገፍ ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,18.213,15.213,0.462,18.213,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d424854ad795,train,በቀጣይም ዜጎች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍትን በ24 ሰዓት አገልግሎት የፈጠረውን ምቹ የንባብ ምኅዳር ሊጠቀሙበት እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.293,8.339,0.488,11.293,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6a6b75d817b,train,የዶክተር አምባቸው መኮንን እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች 6ኛ አመት የሰማዕትነት መታሰቢያን ምክንያት በማድረግ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተከናውኗል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.774,8.225,0.549,8.774,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_237ecebf01b9,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.653,9.518,0.379,10.653,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c2b7c1e5d97,train,አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ በድጋፍ ማግኘቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ባይሳ ለታ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_dda9e0c44e31,am,7.694,6.685,0.0,7.694,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7d3283fab606,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማሕበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትን እንቅስቃሴ ተመልክተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.893,12.4,0.0,13.893,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_30e4f0719340,train,የጀጎል  ውስጥና ዙሪያው ቀደም ሲል የተሟላ ንጽህና እንዳልነበረው አስታውሰው አሁን ላይ እጅግ ንፁህና ማራኪ አካባቢ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.334,9.027,0.0,9.334,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af0d6786d6ac,train,አቶ መሀመድ አማን፤ የኮሪደር ልማት ስራው ከተማዋን ከማስዋብ ባለፈ የመዝናኛ ቦታዎችን ያካተተ በመሆኑ ታዳጊ ህፃናትን ጨምሮ ለእንቅስቃሴና መዝናኛ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,12.973,11.05,0.317,12.973,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7dc8db9e86bf,train,ከነዋሪዎች መካከል  ወይዘሮ ጊዝማን አብዲ እና ወይዘሮ  አልማዝ ጥላሁን፤ የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበት ከመሆንም ባለፈ የከተማዋ ነዋሪዎች በተመቸ እና በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.174,12.707,0.0,14.174,-26.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0882dffcc6c5,train,ይህም ልማቱ የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት በተግባር ያረጋገጠ ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,4.894,4.086,0.392,4.894,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5feb6267c9d8,train,ለዚህም በበጀት ዓመቱ ከ10 የደም ባንኮች 90 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ባለፉት አራት ወራት 31 ሺህ ዩኒት ደም በመሰብሰብ ጥቅም ላይ እንዲውል ተደርጓል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.454,12.577,0.517,15.454,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_597c96ec36ae,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ፈጣንና ሁሉን አቀፍ ሪፎርም በማድረግ የብልጽግና ጉዞ ላይ እንደምትገኝ ጠቅሰው አገልግሎቱም ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ሪፎርም ማካሄዱን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.133,11.945,0.0,13.133,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f86ca57b04f3,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ እንደገለጹት መንግስት የማህበረሰቡን ጤና ለማሻሻልና ፍትሀዊ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን የማስፋፋት ስራ እየሰራ ነው።,spk_dda9e0c44e31,am,13.053,11.862,0.395,13.053,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_73149221a545,train,ያገኙት ህክምናም በእለት ተእለት ህይወታቸው ሲያጋጥማቸው የቆየውን ችግር እንደሚቀንስላቸው ተስፋ አድርገዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.694,7.079,0.0,7.694,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0be51c38d3b8,train,ዛሬ በዞኑ ኦሞራቴ ጤና ጣቢያ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው መለስተኛ ቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል መንግስት የእናቶችና ሕፃናትን ሞት ለመቀነስ እያደረገ ላለው ጥረት አጋዥ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.614,10.451,0.329,11.614,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2b8c3bd0f1b3,train,በዞኑ እየተከናወነ ባለው የወባ በሽታ ቅድመ መከላከል ስራዎች ከ161 ሺህ በላይ የአርብቶ አደር ቤተሰብ አባላትን ከበሽታ ለመታደግ መታቀዱን አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.053,8.937,0.781,11.053,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f62c32ba76a,train,ዩኒቨርስቲዉ በቡታጅራ ከተማ የከፈተዉ ካምፓስ በአካውንቲንግ፤ በቢዝነስ፡ በማኔጅመንትና በማርኬቲንግ ትምህርት ክፍሎች የተመደቡ 200 ተማሪዎችን ለመጀመሪያ ዙር ተቀብሎ ማስተማር ጀምሯል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,10.854,9.938,0.0,10.854,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c12d056e7733,train,ቤተ-መጽሐፍቱም በዕውቀትና ክህሎት የተካነ ትውልድ በማፍራት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ መሰረት የሚጥል ስፍራ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.373,7.869,0.516,10.373,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_103e9cabd289,train,በአዲስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቶች ስራ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,5.894,5.388,0.505,5.894,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c78aa06a7676,train,በክረምት ወራት አብረን የተከልናቸው ችግኞች በቀጣዩ ጊዜያት ለፍሬ በቅተው ምርታማነታቸውን የምንቋደስ ይሆናል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.653,7.681,0.0,8.653,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_97dbdf0a0882,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.774,7.236,0.415,11.774,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f95c286b15db,train,የሀረር የኮሪደር ልማት ስራ በውበትም በስኬትም ጥሩ ማሳያ ተደርጎ በተግባር እየታየና በብዙዎች ዘንድ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.893,8.197,0.0,8.893,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b229b900cde3,train,ትምህርት የሀገርን እድገት ፍትሃዊነትና የኢትዮጵያን መፃኢ እጣ ፈንታ የሚያረጋግጥ በመሆኑ ህልማቸውን እውን ለማድረግ የሁሉም ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.813,9.274,0.0,11.813,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea0adf151b5a,train,በመሆኑም የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ነዋሪዎችም ጤንነታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ ረገድ ጥሩ ማሳያ መሆኑን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.254,7.721,0.383,9.254,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a25513c10616,train,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲላ ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሴ ከበደ እንዳሉት ባንኩ ከመደበኛ የባንክ አገልግሎቱ በተጓዳኝ በበጎ ፈቃድ ዘርፎች የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ማህበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.934,12.226,0.347,14.934,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_745f9552442f,train,የዳሰነች ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ሀቴ፥ በወረዳው ኦሞራቴ ጤና ጣቢያ የተገነባው መለስተኛ ቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል እና የደም ባንክ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.213,12.826,0.442,15.213,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6465c2332d02,train,በምረቃ ሥነ-ስርአቱ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች፣ በየደረጃው ያሉ አመራሮች፣ ሲቪል ማህበራት እና የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.373,7.404,0.406,9.373,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3981e1834ea,train,የዲጂታል አገልግሎቶቹም የቤተ-መጽሐፍቱን የተቀናጀ አስተዳደር በማሳለጥ ተመራማሪዎች የጥናትና ምርምር ስራዎቻቸውን ካሉበት ቦታ ሆነው በቀላሉ ማከናወን የሚያስችሉ ናቸው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.813,12.532,0.439,15.813,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_373a7fe5c3b2,train,በዚህ ረገድ እስካሁን ከ75 በላይ የፍትህና የሕግ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን የፍትሕ ዘርፉ ችግሮች እንዲፈቱ ኢንስቲትዩቱ የበኩሉን አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,13.754,13.754,0.0,13.754,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec2fc095c244,train,ፕሮጀክቱ ችግሩን በመቅረፍ የነዋሪዎችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽል መሆኑን ጠቁመው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት አንዲሰጥ ከነዋሪዎች ጋር በቅንጅት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,12.274,11.468,0.44,12.274,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb60926ea393,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን የሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒዬም አዳራሽ ተካሂዷል።,spk_bfad42abb89c,am,9.713,6.281,0.546,9.713,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1a78636e252,train,በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ የሚሊኒየም ጤና ጣቢያ ሃላፊ አቶ ኤፍሬም ተሰማ  በበኩላቸው፤ በጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የታገዘ የቤት ለቤት ምርመራን ጨምሮ የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,16.453,15.262,0.0,16.453,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82a41d9465d5,train,እንደ ጠለፋ፣ ጉልበት ብዝበዛ፣ ህገ-ወጥ ዝውውር፤ ትምህርት ያለማግኘትና የመሳሰሉ በህፃናት ላይ የሚደርሱ ወንጀሎችና የመብት ጥሰቶች እንደሚስተዋሉ ገልጸው፤ እነዚህን ጉዳዮች ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በሙሉ ተግባቦት መስራት እንደሚገባቸው ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,17.834,14.937,0.809,17.834,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbbbc4ed42c9,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ  የተከበረው  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን  በዓለም ለ25ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ22ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመልክቷል።,spk_bfad42abb89c,am,11.493,10.065,0.0,11.493,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a83d6616a536,train,የህዝቡ የረጅም ጊዜ ጥያቄ ምላሽ በማግኘቱ መደሰታቸውን ገልፀው ችግራቸውን አይተው ፕሮጀክቱ እውን እንዲሆን ላደረጉ አካላትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_bfad42abb89c,am,9.813,8.746,0.0,9.813,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44f187e85da2,train,ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶችን ለአንድ ዓላማ የሚያሰባስብ እና ለሕብረተሰቡ አለኝታ መሆናቸውን የሚያረጋግጡበት ነው ያለው ደግሞ  የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክርቤት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወጣቶች ምክርቤት ፕሬዚዳንት ወጣት መሀመድ መሀሙድ ነው።,spk_bfad42abb89c,am,19.834,17.81,0.0,19.834,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab82a6be2e49,train,የመልካምነት አሻራቸው ለትውልድ እንዲተላለፍ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበኩሉን ድርሻ ያበረክታል ብለዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,8.553,6.59,0.414,8.553,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c744815d040,train,በወላይታ ዞን በሌ አዋሳ ከተማ የማህበረሰቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር ለማቃለል የሚያስችል ተግባር ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለፀ።,spk_bfad42abb89c,am,14.674,13.032,0.32,14.674,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cf00067ef21,train,ህብረተሰቡ በተለያዩ ጊዜያቶች በመድሃኒት አቅርቦት ችግር የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ሲያነሳ መቆየቱን አስታውሰው፥ የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም ችግሮቹን በዘላቂነት ከመፍታት አኳያ አጋዥ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,16.093,13.017,0.0,16.093,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33a9d7407183,train,በእነዚህ ጥናቶች መነሻነት በፍትሐ ብሄር፣ በወንጀል ጉዳዮች፣ በባህላዊ የፍትህ አስተዳደር፣ በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ሕግና ተቋም ማቋቋሚያ ላይ የነበሩ ህጎች እንዲሻሻሉና አዲስ ህጎች እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_bfad42abb89c,am,15.034,15.034,0.0,15.034,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cbc99f0dda2,train,ይህ መልካምነት እና ደግነታቸው ሁሌም ከእኛ ጋር አብሮ ይኖራል ነው ያሉት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ በመልዕክታቸው፡፡,spk_bfad42abb89c,am,7.293,6.436,0.0,7.293,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a29d132dad3,train,ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ  የተሳተፈችው ወጣት ርቅያ መሀመድ በሰጠችው አስተያየት፤ በየአካባቢው  የሚደረግላቸው አቀባበል እና መስተንግዶ የማሕበረሰቡን መልካም እሴት ያየሁበት አጋጣሚ ነው ብላለች።,spk_bfad42abb89c,am,21.014,18.933,0.0,21.014,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2fcc09b4fcc,train,በአጠቃላይ በመጪው ክረምት 9 ነጥብ 3 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት ከ33 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይከናወናል ብለዋል።,spk_bfad42abb89c,am,13.573,12.072,0.0,13.573,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_299f86bc2fa4,train,ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከል 75 ሺህ 85 ወይም 95 በመቶ የሚሆኑት 50 እና ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን አመላክተዋል። ከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አመልክተው፥ ይህም ለውጤቱ መገኘት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,24.634,21.835,0.0,24.634,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6553c8b1ec4,train,በአፋር፣ አማራ ክልል እና ሌሎች አካባቢዎች በደም ልገሳ፣ ችግኝ ተከላ እና ሌሎችም  የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ በመሳተፍ የተሳካ ጊዜ እንዳሳለፉ ተናግራለች።,spk_bfad42abb89c,am,12.174,10.469,0.785,12.174,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52d0d654849c,train,አንዳንዴ፣ ይደክመናል፣ ተስፋ እንቆርጣለን፣ የሕይወት ትርጉም ይጠፋብናል ሕይወት ከደስታ ይልቅ በሀዘን፣ ከብሩህ ተስፋ ይልቅ በፍርሃት ይሞላብን ይሆናል ።,spk_86042ebec87f,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57ea75720139,train,ዳውን ሲንድሮም ማለት አንድ ልጅ ሲወለድ ሊኖረው ከሚገባ አርባ ስድስት ክሮሞዞም በተጨማሪ አንድ ክሮሞዞም ኖሮት አርባ ሰባት ክሮሞዞም ያለው ማለት ነው ።,spk_86042ebec87f,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d55d8013b814,train,መሬት ተፈጥሯዊ ነች፣ ለምንድነው ትንሿ መሬት ይህቺን ያህል ስትወደድ ለምንድነው እኛ ይሄን ያህል አመት የተማርን ሰዎች ልንወደድ ያልቻልነው ።,spk_86042ebec87f,am,8.174,7.802,0.0,8.174,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0994bd904cf1,train,የተሻለ ጓደኝነት እንድንመሰርት ያስችለናል እራስን መሆን የራሳችንን ድክመት እና ጥንካሬ እንድንቀበል ስለሚያደርገን የሌሎችንም ደካማ ጎን ለመቀበል ቀላል ስለሚያረግልን በትንሽ በትልቁ አንቀየምም ።,spk_86042ebec87f,am,11.053,10.751,0.0,11.053,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879d501849f8,train,የጓደኛህን ስሜት ለመራዳት ሞክር መልካም የሆነውን ነገሩን አውጣለት አበረታታው እንደማይጠቅም አትንገረው ለሀዘኑ ለደስታው ምክንያት ሁን ለስኬቱ ለውድቀቱ መንስኤ አትሁን መልካም ጓደኛ የማይቀና አሳቢና መካሪ ።,spk_86042ebec87f,am,7.154,6.766,0.0,7.154,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_179b432a383e,train,አንድ መስማማትና መከተል ማለት የአንድን ሰው እምነትና ስርአት ሌሎች የሚሰሩትን ለመከተል በምናረገው ጥረት የሚመጣ የባህሪ ለውጥ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,8.334,7.389,0.0,8.334,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17be81fe2689,train,ዛሬ ሁሌም ያለ እየመሰለ የማይደገም ተመልሶም የማይመጣ ላንድ አፍታ ለቅፅበት ታይቶ ዳርቻ ከሌለው የዘላለም ጠፈር ገብቶ የሚሰወር በትናንትና በነገ መሃል የተሸነቆረ እንቁ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,11.834,10.835,0.0,11.834,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53124f7f8b04,train,ሰው ሊያፍርበት ወይም ደግሞ ሊኮራበት የሚገባው ዋነኛ ነገር የባህሪው ሁኔታ እንጂ የኑሮው ደረጃ ሊሆን አይገባውም የሰዎች የኑሮ ደረጃ የመበላለጡ ሁኔታ ሊካድ የማይቻል እውነታ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,11.053,10.389,0.0,11.053,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc65979ef6df,train,ይህም የህክምና አገልግሎቱ ፍትሃዊና ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ ረገድ ዓይነተኛ ሚና ማበርከቱንም ጠቁመዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,6.994,5.75,0.364,6.994,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adaeca30033e,train,በሀዋሳ ከተማ በተደረገው ክልላዊ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የውይይት መድረክ ሀገር አቀፍ አቅጣጫዎችና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ላይ ያተኮሩ ሰነዶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0b6a496fe24,train,ቀደም ሲል የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና በተለያየ መልኩ ይሰጥ እንደነበረ አስታውሰው፤ ይህ ሁኔታ ህክምናው ወጥነት ባለው መልኩ ተደራሽ እንዳይሆን አድርጎት መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,10.934,9.688,0.596,10.934,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d0a3f8728da,train,ለአብነትም በሃዋሳ፣ በጎንደር፣ በጅማና መቀሌ ሆስፒታሎች ላይ የዓይን ብሌን ቀዶ ህክምናው እየተሰጠ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,7.473,7.119,0.0,7.473,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c7f309a2e4,train,ህዝቡ ለእድገትና ልማት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ በኪነጥበብ ዘርፍ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,7.734,7.195,0.538,7.734,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d3fec916c7b,train,አንድነቷ የጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት በሙያዋ የጋራ ትርክትን በማጉላት ለህብረተሰቡ ትክክለኛውን መንገድ ለማሳየት እየጣረች መሆኑን ገልጻለች።,spk_e7ac4e20aef8,am,9.733,8.076,0.0,9.733,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0661e5ccf52,train,የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ በየነ በራሳ በበኩላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች ሀገራዊ አንድነት እንዲሰርጽ እንዲሁም ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲሁም አብሮነት እንዲጎለብት ህዝቡን በማስተማርና በማስተባበር ሚናቸው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,18.014,16.009,0.425,18.014,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36bb7ddf0860,train,በህጻናት ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እየሰራች መሆኗን የተናገረችው አርቲስት ቀመርያ አብዱ በበኩሏ የጋራ እሴትን የሚያጎለብቱ ሥራዎችን በመስራት በተደራሲያን ዘንድ አንድነትን ለማምጣት ኪነጥበብ ወሳኝ ሚና መሆኑን ተናግራለች።,spk_e7ac4e20aef8,am,13.893,12.442,0.386,13.893,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6472d3f65f6a,train,በመድረኩ ከተሳተፉ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች መካከል ደራሲ በየነ ጸጋዬ እንደገለጸው፣ እንደ ኪነጥበብ ባለሙያ በህብረተሰቡ ውስጥ ገዥ ትርክቶችን በማስረጽ ኢትዮጵያዊነትን ከፍ በሚያደርጉና ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ሥራዎች ላይ አተኩሮ እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_e7ac4e20aef8,am,17.733,14.492,0.566,17.733,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5e51fb2fdfd,train,ክልሉ ያለውን የቱሪዝም አቅም ለማስተዋወቅ የባህል ፌስቲቫሎችና ኩነቶችን በማዘጋጀት እንዲሁም በቢዝነስ ቱሪዝምና በሌሎች ዘርፎች ላይም በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል ።,spk_937e590b72fb,am,9.451,9.451,0.0,9.451,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b42617e4d8b,train,ኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር በአሶሳ የሚገነባው የህፃናት፣ የእናቶች እና ወጣቶች ክሊኒክ እና የስልጠና ማዕከልም የዚሁ ጥረት አካል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_937e590b72fb,am,13.328,13.328,0.0,13.328,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_37692529c45f,train,በክልሉ ዕድሜያው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ጨምሮ በተለያየ ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡ የማድረግ ሥራው እንደሚጠናከርም አቶ አንተነህ ገልጸዋል።,spk_937e590b72fb,am,12.272,12.272,0.0,12.272,-13.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_00e838df28a5,train,የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት ያለውን አይነተኛ ሚና ለማጠናከር የወንዶችን ተሳትፎ ማጉላት እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_937e590b72fb,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_646a0202d9fe,train,ድጋፉን የተረከቡት የጂንካ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ውብአለም ገዛህኝ፣ ኢትዮ ቴሌኮም በየዓመቱ በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙና ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ አርአያነት ያለው ተግባር እየፈጸመ ይገኛል ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,20.592,20.592,0.0,20.592,-13.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_60c26ea2ac48,train,በመድረኩ የፈተና አሰጣጥ መርሃ ግብሩን በሚመለከት በተዘጋጀው የጸጥታ እቅድ ላይ ውይይት ተደርጓል።,spk_937e590b72fb,am,4.104,4.104,0.0,4.104,-11.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_23351faa078e,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ13 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_937e590b72fb,am,6.811,6.811,0.0,6.811,-13.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e8f9f2c6467,train,በክልሉ ለ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡,spk_937e590b72fb,am,3.653,3.653,0.0,3.653,-12.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_daf384856bc3,train,በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ዝነኛ የኪነጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_937e590b72fb,am,10.392,10.392,0.0,10.392,-13.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d6bb9d4ae167,train,የፈተና አሰጣጥ ችግሮችን በማረም ፈተናውን በተሻለ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች  ውጤት መመዝገቡን አስረድተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.061,6.061,0.0,6.061,-11.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4de16bd1199f,train,የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ አፍሪካ እና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ሳራ ጃክሰን የመንግስትን ውሳኔ ሁሉም አካላት ሊያከብሩት እና የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ይገባል ብለዋል፡፡,spk_937e590b72fb,am,9.901,9.901,0.0,9.901,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c7740480e81e,train,የኢትዮጵያ የትምህርት ፈተና አሰጣጥ ሥርዓት ተማሪዎች ደክሜ አጥንቼና አውቄ ማለፍ አለብኝ  የሚል ተነሳሽነትን በመፍጠር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና እንዳለው የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።,spk_937e590b72fb,am,10.31,10.31,0.0,10.31,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e925ba2b3b77,train,ለመመዝገብ የመጣችው ተማሪ ሀና አማኑኤል በበኩሏ የእረፍት ግዜዋን ለአዲሱ ዓመት የትምህርት ዝግጅት በማድረግ እያሳለፈች መሆኑን ተናግራለች።,spk_937e590b72fb,am,4.971,4.971,0.0,4.971,-11.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_44822c84d4a3,train,በቴክኖሎጂ በተደገፈ የጥናትና ምርምር ስራዎች በመታገዝ በስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን የሚፈቱ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ አስታወቀ። አካዳሚው 10ኛውን አመታዊ የስፖርት ሳይንስ ጥናትና ምርምር ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር አንበሳው እንየው በወቅቱ እንደገለጹት አካዳሚው በስፖርቱ ዘርፍ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወነ ነው።,spk_937e590b72fb,am,12.349,12.349,0.0,12.349,-12.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3cc89868d381,train,ዩኒቨርሲቲው የምርምርና የማማከር ስራዎችን የውስጥ ገቢን በሚያሳድግ አግባብ እንደሚያከናውን ገልጸው በጥናት ላይ የተመሰረቱ አጫጭር ስልጠናና የረጅም ጊዜ ትምህርቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_937e590b72fb,am,14.608,14.608,0.0,14.608,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4e276a6d8a6d,train,ኢንስቲትዩቱ በ2018 የትምህርት ዘመን አዲስ የሚጀመሩ መርሃ ግብሮችን አስመልክቶ የተዘጋጀውን የመረጃ ሳምንት በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_937e590b72fb,am,9.901,9.901,0.0,9.901,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_44ca33a7813c,train,ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማስጠበቅ የጋራ ሀገራዊ ብልጽግና እውን እንዲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የራሱን አሻራ እያኖረ መሆኑን አንስተው ሁለንተናዊ ስራው ቀጣይነት እንደሚኖረውም አረጋግጠዋል።,spk_937e590b72fb,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-12.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b6a70bc99aa,train,በሲዳማ ክልል ሰው ተኮር ተግባራትን  በማጎልበት የአቅመ  ደካማ ወገኖችን ኑሮ  በዘላቂነት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።,spk_937e590b72fb,am,5.685,5.685,0.0,5.685,-11.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3bf124dcd9d4,train,በመሆኑም የጉራጌን እምቅ ባህላዊና የተፈጥሮ እሴቶች ጠብቆ በማቆየትና የሀገር ሃብት አድርጎ ለመጠቀም የሁሉንም ጥረትና እገዛ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,7.304,7.304,0.0,7.304,-12.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_16a294a2f8a0,train,ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚካሄደው ጉባኤ የፌዴራልና የክልሎች የ2017 በጀት ዓመት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።,spk_937e590b72fb,am,16.867,16.867,0.0,16.867,-13.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_60167a8ad81d,train,ብልፅግና ፓርቲ በሚያከናውናቸው ሰው ተኮር ተግባራት የማህበረሰቡ የመደጋገፍ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን አውስተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.928,6.928,0.0,6.928,-11.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_51b66a65ce24,train,ሚኒስትሩ አያይዘውም ጎርፉ የአስዋን ግድብ ለመሙላት ተጨማሪ ውሃ የመስጠት እድል አለው ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.47,6.47,0.0,6.47,-11.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_43507b8fdc44,train,በዚህም ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣት ቢሮው የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ሃላፊነቱን እንደሚወጣ አረጋግጠዋል፡፡,spk_937e590b72fb,am,4.744,4.744,0.0,4.744,-11.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_91e7c81d926d,train,ራይንኤር በበኩሉ ወደ 3ሺህ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ለመቀነስ ዝግጅቱን አጠናቋል።,spk_937e590b72fb,am,5.648,5.648,0.0,5.648,-12.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5728ee79dc92,train,የጉራጌን ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ በተመለከተ ጥልቅ ግንዛቤ መፍጠር ምሁራንና ተመራማሪዎች ተጨማሪ ጥናትና ምርምር እንዲያደርጉ የማበረታታት አላማ የሰነቀ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-11.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f44fd9cc1d9d,train,ኢትዮጵያ ይህን አስከፊ ተግባር ለመከላከል ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ጀምሮ የሕግ ማዕቀፍና ተቋም አቋቁማ እየሠራች ትገኛለች ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.251,6.251,0.0,6.251,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b19081819c9a,train,"""ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል"" በሚል መሪ ሀሳብ በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ በአዶሼና አቶርቸ ቀበሌ የወባ ሳምንት ተከብሯል።",spk_937e590b72fb,am,5.768,5.768,0.0,5.768,-13.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_90e6cd59e6d9,train,የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሀን(ዶ/ር) በበኩላቸው ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች በቀላሉ ተደራሽ፣ ወጪና ጊዜ ቆጣቢ በመሆናቸው ውጤታማ አገልግሎት እንደሚሰጡ አንስተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,14.133,12.526,0.0,14.133,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_286b023f4a2c,train,በትምህርት ቤቱ የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪ በረከት በቀለ ትምህርት ቤቱ ታድሶ ምቹ መሆኑ እና  በክረምት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሰጠውን የማጠናከሪያ ትምህርት ስከታተል ቆይቻለሁ፤ ዘንድሮ ጥሩ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅቻለሁ ብላለች።,spk_5fe2e7b90768,am,14.534,13.113,0.0,14.534,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7550dba2269c,train,ህብረተሰቡ ለበርካታ ዘመናት ሲጠቀምባቸው የቆዩ ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች የህግ ዕውቅና እንዲያገኙ፣ እንዲበረታቱና እንዲጠናከሩ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-24.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_90acdc55b020,train,ጎንደር የጥበበኞች የታዋቂ ከያንያንና አርቲስቶች መፍለቂያ ናት ያሉት ሚኒስትሯ የቅርስ እድሳት ስራው ቅርስን ከጥበብ ጋር ያገናኘ ዘመን ተሻጋሪ ታሪካዊ አሻራ መሆኑንም ነው የተናገሩት።,spk_5fe2e7b90768,am,12.534,11.374,0.376,12.534,-24.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d9058faa2e49,train,ፍትሐዊ አሰራሮችን ማስፈን የሚያስችሉ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ትስስሮች መፍጠር መቻሉንም አስታውቀዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,7.973,6.659,0.0,7.973,-22.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1dfbc8ccba45,train,"""የሽምግልና ስርዓት አለመግባባትን በእርቅ በመፍታት የጎላ ድርሻ አለው"" ያሉት ደግሞ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋየ ናቸው።",spk_5fe2e7b90768,am,10.934,9.168,0.41,10.934,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d63a40a384a5,train,የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር እየሰጠ ያለው ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጊዜና  ወጪያቸውን እንደቆጠበላቸው ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_5fe2e7b90768,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ec8193366b98,train,ሆኖም ግን አሁንም ድረስ ዜጎች በተሳሳተ መረጃ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታለው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመጓዝ ለእስራት እና ለሞት እየተዳረጉ መሆኑንና መንግሥት ዜጎች ከህገወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲከላከሉ እና እንዲጠነቀቁ ነው ሚኒስቴሩ ያሳሰበው።,spk_5fe2e7b90768,am,15.414,14.844,0.0,15.414,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b27671a8bb0,train,ከዚህም በተጨማሪ ብልሹ አሰራርን በማስቀረት ህዝቡ በአንድ መስኮት የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኝ ከፍተኛ ድርሻ መወጣቱንም አንስተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.694,8.339,0.0,8.694,-23.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_cb54bccb0e57,train,አሁን ላይ ይህን ችግር ለመቅረፍ የተጀመረው ከወረቀት ንክኪ ነፃ አገልግሎት አሰጣጥ ጉዳያቸውን በአፋጣኝ እንዲጨርሱ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-21.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d3eff6ceadb8,train,በተለይም  ጉዳይ እናስጨርሳለን በሚል ሰበብ  የሚንቀሳቀሱ ህገወጥ ደላሎች የሚያደርሱትን ማዋከብም ማስቀረቱን አስረድተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.653,7.755,0.0,8.653,-22.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7878a949d9c8,train,ለፍትህ አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ አስተዋፅኦ  እያበረከተ ላለው የባህላዊ የፍትህ ስርዓት እውቅና የመስጠት ተግባር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርአያ ሥላሴ ገለጹ።,spk_5fe2e7b90768,am,12.293,11.488,0.415,12.293,-23.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ce4aeb0c125a,train,በሌላ በኩል ቴክኖሎጂን በአግባቡ አለመጠቀም አዲስ ፈተናዎችን የመፍጠር አቅም እንዳለው ጠቁመው፤,spk_5fe2e7b90768,am,6.213,5.508,0.0,6.213,-21.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_278e61cc93d2,train,አገልግሎቱን ካገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል፣ በህመም ላይ የሚገኙ፣ አካል ጉዳተኞች፣ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ይጠቀሳሉ ብለዋል፡፡,spk_5fe2e7b90768,am,10.573,9.108,0.0,10.573,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_98246453a826,train,አገልግሎቱ በተጀመረ በአጭር ጊዜ ውስጥ የማህበረሰቡን ጊዜ በመቆጠብ እንግልትን ከማስቀረት ባለፈ የማዘጋጃ ቤቱን ገቢ እያሳደገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,9.373,8.625,0.0,9.373,-22.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4259fae60bb3,train,የቢሮ ኃላፊዋ አክለውም የወላይታ ጊፋታ፣ የጋሞ ዮ ማስቃላ፣ የጎፋ ጋዜ መስቃላና የሌሎችንም ብሔረሰቦች የአደባባይ በዓላት የህዝቡን የእርስ በርስ ትስስር በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡,spk_5b57dcf1ee00,am,13.073,12.034,0.0,13.073,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b256b2933c2d,train,በአዲሱ የበጀት ዓመትም የአባላቱን ቁጥር ከ800 ሺህ ወደ 820 ሺህ በማሳደግ ከአባላቱ የሚሰበሰበውን መዋጮና ስጦታ ወደ 193 ሚሊዮን ብር ለማሳደግ ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን ሰብሳቢው ተናግረዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,13.393,12.431,0.0,13.393,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5be79b35a7a,train,ለዜጎች ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ለማስፋት የህክምና መሳሪያዎችን ማሟላት ትኩረት እንደተሰጠው የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_5b57dcf1ee00,am,7.713,7.412,0.301,7.713,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfd8e760dc1b,train,የኢትዮጵያን ብልጽግና ስናረጋግጥ ፍትህ እና የአኗኗር ዘዴ ትኩረት የምናደርግባቸው ጉዳዮች ናቸው ሲሉም ነው የገለጹት።,spk_5b57dcf1ee00,am,5.873,5.873,0.0,5.873,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf286a9aaf13,train,በክልሉ በቅርስነት የተመዘገቡ የኮንሶ መልክዓ ምድር፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆና የጌዲኦ መልክዓ ምድርን ጨምሮ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎችን የማልማት ስራ በክልሉ መንግስት በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_5b57dcf1ee00,am,12.674,11.51,0.0,12.674,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33e3e0103905,train,በኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የባሌ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ወርቅነህ ኃይሌ እንደገለፁት፥ ቡሳ ጎኖፋ  የኦሮሞ ህዝብ የቀደመ የመረዳዳትና የመተጋገዝ ባህልን ማጎልበት ያለመ ነው።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.514,10.19,0.0,10.514,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87cdcd0ae830,train,በተለይ ባለፈው በጀት ዓመት በተከናወኑ ስራዎች ከ106 ሚሊዮን የሚበልጥ ብር ከአባላቱ መዋጮና በስጦታ መሰብሰብ መቻሉን አመልክተዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_506132e3e50e,train,እንደ ርዕሰ መስተዳድሩ ገለጻ በአመክንዮ የሚያምን ማኅበረሰብ በመገንባት ሐሰተኛ መረጃዎች ተጽዕኖ እንዳያሳድሩ  በጋራ መመከት የሚቻልበትን ሥነ ምሕዳር ማስፋት ይጠበቃል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.993,9.983,0.322,10.993,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12e8151bf0b7,train,የባሌ ዞን የቡሳ ጎኖፋ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ በሺር በከር በበኩላቸው በዞኑ በቡሳ ጎኖፋ ስርዓት ከ800 ሺህ በላይ አባላት ማፍራት መቻሉን ጠቁመዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.194,8.91,0.0,10.194,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4663b6f623d0,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው የህክምና መሳሪያዎቹ ህብረተሰቡ በአቅራቢያው ህክምና እንዲያገኝ ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸው ጠቁመዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.274,9.33,0.0,10.274,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ffaca9dcc99,train,ተጋጣሚው ማንችስተር ሲቲ በ10 ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_a08bbcf99381,am,4.234,4.234,0.0,4.234,-35.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a48388846496,train,በተለይ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማሳደግ በብልሽት ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ የውሃ ተቋማት ጥገና በማድረግ ወደ ስራ መግባታቸውን ተከትሎ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_a08bbcf99381,am,11.793,11.345,0.0,11.793,-34.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_128512831fa6,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል።,spk_a08bbcf99381,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4cf4c9b17c2,train,የቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር አብድልፈታ አህመድ ጠቅላላ ጉባኤው በትብብርና በቅንጅት በመስራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለን ውስን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,11.473,11.147,0.326,11.473,-38.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2ce774706be,train,እንደዶክተር ደረጄ ገለጻ፤ ቢያንስ በዓመት አንዴ ምርመራ የማድረግ ልምድ ሊኖር ይገባል።,spk_a08bbcf99381,am,5.154,5.154,0.0,5.154,-34.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b713fb7a4bee,train,በሽታውን ከመከላከል ባሻገር በዘርፉ የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማስፋትና በየወቅቱ ምርመራ እንዲያካሂድ ለማድረግ ያለመ ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,9.194,8.875,0.0,9.194,-35.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00a887785105,train,የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና የኮምፕሬሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር ሰብሳቢ ድሪባ ኢቲቻ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የመማር ማስተማር ስራውን በላቀ መልኩ ለማከናወን በትብብር መስራት ወሳኝ መሆኑንና ማህበሩም ለእዚህ መቋቋሙን ገልጸዋል።,spk_a08bbcf99381,am,15.153,14.741,0.0,15.153,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7b82ea73276,train,ግንባታዎች ከወንዝ ዳርቻዎች 30 ሜትር ርቀት ላይ እንዲገነቡ መደረጉና በወንዝ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች በመነሳታቸው አደጋን ለመከላከል አስተዋጽኦ የጎላ ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,9.594,9.594,0.0,9.594,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28a3060bedc6,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ውስንነቶችን በመፍታት ረገድ በቅንጅት መስራት ይጠበቃል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,16.494,12.513,0.421,16.494,-29.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_d1dd7783d698,train,ከታማሚ ልጃቸው ጋር በፈረሰ ቤታቸው ውስጥ ሲኖሩ ለችግር ተጋልጠው እንደነበር ያስታወሱት ደግሞ በማያ ከተማ አስተዳደር የአደሌ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ ዙቤዳ ቃሲም ናቸው።,spk_2ab8a126e4cc,am,18.733,13.625,0.381,18.733,-30.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_b996bd7a3817,train,የአደጋው መንስኤ እና የውድመቱ መጠን የፖሊስን የማጣራት ሂደት ተከትሎ የሚገለጽ መሆኑንም ከንቲባዋ አመላክተዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,9.053,7.376,0.775,9.053,-31.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_518ce313a117,train,በፕሮግራሙ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍና ሌሎች የፌደራልና የክልል የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,11.694,9.949,0.885,11.694,-27.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_ab8aa0e0602a,train,በዓሉ ሀገራዊና ክልላዊ መግባባትን ለማጠናከር በህዝቦች መካከል ወንድማማችነትንና እህትማማችነትን ለማጎልበት የሚያግዙ የአብሮነት እሴቶችን የምናጠናክርበት ነው ብለዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,14.614,12.401,0.455,14.614,-30.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_00b2ffcad04c,train,በተለይም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን በማጎልበት ረገድ፣ አክሞ በማዳን፣ በጤና ቴክኖሎጂ እና ሌሎች ተግባራትን በማከናወን ረገድ ዘርፉን የማጎልበት ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,15.094,13.106,1.517,15.094,-28.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_96dae1cd17ea,train,የወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ኤካ በበኩላቸው አደጋው በዞኑ የህክምና አገልግሎት ላይ ከፍተኛ መስተጓጐል መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,13.973,12.895,0.443,13.973,-25.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_be1feb8d05f4,train,በሌላ በኩል በአቻና በሌሎች ገፊ ምክንያቶች ወደ ጎዳና የሚወጡ ህፃናትን ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,11.653,9.331,0.0,11.653,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0d7b9b151c2,train,የሃይማኖት አባቶች ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር በመተጋገዝ  እያደረጉት ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን አንስተው፤ መንግስት እያቀረበ ያለው የሰላም አማራጭ እንዲሳካ እገዛቸውን እንዲያጠናክሩም ጠይቀዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.814,13.568,0.0,16.814,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f99e1d9309fe,train,የህፃናት መብትና ደህንነትን ለማስጠበቅ በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማምጣታቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ኬይረዲን ገለፁ።,spk_7e7499e34378,am,13.334,10.737,0.0,13.334,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93a2541a9fa3,train,በውይይት መድረኩ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ ዋለ እንዳመለከቱት፤ መንግስት ሰላምን በማፅናት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_7e7499e34378,am,14.813,12.685,1.201,14.813,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a18014a755e,train,በዓሉ ቂምና ቁርሾ ተወግዶ ሰላምና ፍቅር የሚገለጽበት እንዲሁም አብሮነትና አንድነት የሚጠናከርበት ትልቅ አገራዊ እሴት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.813,10.851,0.0,12.813,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13c6e7e4b6c6,train,በአካባቢው  ሰላምን በዘላቂነት አፅንቶ  ለማስቀጠል   የኃይማኖት አባቶች ሚናቸውን ይበልጥ  ማጠናከር እንዳለባቸው የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ገለጸ።,spk_7e7499e34378,am,12.973,10.256,0.0,12.973,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebb14e6d4523,train,"ወጣት አስማ ""በምርጫው ሰላማዊነትና ፍትሃዊነት ተደስቻለሁ"" ብላለች።",spk_7e7499e34378,am,7.494,5.31,0.0,7.494,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a556c1e05017,train,የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት አባላት የዘንድሮውን የሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል የተመለከተ የጋራ መግለጫ በሆረ አርሰዲ ሰጥተዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.614,10.001,0.0,12.614,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d3bcacb5836,train,የህብረቱ አባል አባገዳዎች በሰጡት መግለጫ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ህዝብ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና መጪውን ጊዜ በተስፋ የሚቀበልበት ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.094,10.532,0.0,12.094,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b40c95f0c0cf,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም አጠቃላይ ምርመራ፣የጡት ካንሰር ምርመራ፣የማህፀን ጫፍ ቅድመ ካንሰር ምርመራ፣የውስጥ ደዌ፣ የዓይን፣የቆዳ፣የጥርስ፣ የአዕምሮ፣የመለስተኛ ቀዶ ሕክምና፣ የራዲዮሎጂ (ኢሜጂንግ) እና የፊዚዮቴራፒ አገልግሎቶችን ጨምሮ 17 የሕክምና ዓይነቶች እየተሰጡ ነው ብለዋል፡፡,spk_7e7499e34378,am,24.974,18.534,0.0,24.974,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e64780b19b0,train,ከእስልምና ሃይማኖት አባት የሆኑት ሸኽ አህመድ እንድሪስ   ሰላም እንዲሰፍን   ተግዳሮት የሆኑ ክፍተቶች እንዲሞሉ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።እሳቸውም  ሰላም በዘላቂነት ሰፍኖ እንዲቀጥል  የድርሻቸውን እንደሚወጡ  ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,17.373,13.958,0.0,17.373,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df60362b1e7,train,የህፃናትን  እንክብካቤና መብት ጥበቃን ለማረጋገጥ  ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ተካሄዷል።,spk_7e7499e34378,am,8.813,6.511,0.352,8.813,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb43fa1f32d4,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_7e7499e34378,am,21.093,16.794,0.0,21.093,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_350e0e0dcfe0,train,ለተለያዩ ችግሮች የተጋለጡ ህፃናት ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰሩ መሆኑንም ተናግረዋል ።,spk_7e7499e34378,am,11.053,9.045,0.0,11.053,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f40fb6a32688,train,ልጆቹና መላው ምዕመናን የሚጠበቁትም  ሰላም ሲኖር  መሆኑን በመገንዘብ ስለ ሰላም አስፈላጊነት ሁሌም እንደሚያስተምሩ ተናግረዋል ።,spk_7e7499e34378,am,12.014,8.817,0.967,12.014,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70b51e1f1802,train,የሃይማኖት አባቶች ምዕመኑን በማስተማር በስነ ምግባር እንዲታነጽ ከማስቻል ባሻገር በአካባቢው የሰፈነውን ሰላም በዘላቂነት አፅንቶ ለማስቀጠል ሚናቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.294,13.146,0.0,16.294,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee53f8268131,train,የሶማሌ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዱረሺድ አብዱላሂ፣ የሶማሌ ክልል  የመጅሊስ ምርጫ አሳታፊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,14.573,11.7,0.0,14.573,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4f5ef19f084,train,በበዓሉ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንዳሉት በሀገራችን የሚከበሩ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓላት እንዲተዋወቁና ቱሪስቶችን በመሳብ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በጥናት የተደገፈ ስራ እየተሰራ ነው።,spk_7e7499e34378,am,19.253,16.316,0.0,19.253,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4ea3173fa13,train,በቀዳማይ ልጅነት ዘመን ፕሮግራም በጤና፣ በስርዓተ ምግብ፣ በሁለንተናዊ እንክብካቤ፣ በትምህርትና ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲያድጉ በቅንጅት መሰራቱን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,13.493,10.6,0.0,13.493,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e3c214ce753,train,በዛሬው እለት በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ የምሁራንና ወጣቶች ምርጫ መካሄዱን ገልፀው ከሰዓት ደግሞ የሴቶችና የስራ ማህበራት ምርጫ እንደሚካሄድ አብራርተዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.454,10.185,0.0,12.454,-22.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8335d8ce72c5,train,የሁዳ መስጅድ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ሙክታር አሕመድ የምርጫው ሂደት የሙስሊሙ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲጠይቀው የነበረውን ጥያቄ መልስ የሰጠ ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.454,10.519,0.0,12.454,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cbe2c6db01c,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ሀጂ ሁሴን ላለምዳ እንዳሉት ምርጫው ግልፅና አሳታፊ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ነው።,spk_7e7499e34378,am,14.094,12.0,0.0,14.094,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b103e49e8ec2,train,በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች በወጣቶች ዘርፍ የተካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የሶማሌ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዱረሺድ አብዱላሂ ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,15.653,13.184,0.0,15.653,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f56c217ac57,train,የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍለው መታከም ለማይችሉ ወገኖች እየሰጠ ባለው የጤና በጎ ፋቃድ አገልግሎት እስከ አሁን ከ100 ሺህ ለሚልቁ ወገኖች መድረሱን አስታወቀ፡፡,spk_7e7499e34378,am,13.053,10.138,0.0,13.053,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac6c2d2619ac,train,በክልሉ በቀጣይ የጊፋታ፣ የጋሞ ዮ ማስቃላ፣ የጎፋ ገዜ ማስቃላ እና በሌሎችም የአደባባይ በዓላት በተከታታይ የሚከበሩ መሆኑን አንስተው ለዚህም ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታና የሚመለከታቸው አካላት ጋር የተቀናጀና የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ምክትል ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,24.253,18.737,0.0,24.253,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_377c712f7023,train,በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጎሮ አንቢያ መስጅድ የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊ ጀሚላ ሰኢድ ምርጫው ህብረተሰቡ በአቅራቢያው አመራሮቹንና ተወካዮቹን እንዲመርጥ እድል የፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.573,12.709,1.361,16.573,-20.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_181f2ccb41d7,train,በዞኑ ለማህበረሰቡ በተሰጠው የግንዛቤ ስራ የቋሚ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.334,7.853,0.0,10.334,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51d596545a89,train,በፎረሙ መክፈቻ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር)፤ በክልሎች ለሚከናወኑ ታላላቅ የውሃ ፕሮጀክቶች ውጤታማነት ሚኒስቴሩ ድጋፍና እገዛዎችን ያደርጋል ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,18.733,14.307,0.0,18.733,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fe9885cd320,train,ዩኒቨርሲቲው ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሥራውን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል።,spk_7e7499e34378,am,9.053,7.029,0.0,9.053,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f612581036,train,"የካፈቾ የዘመን መለወጫ ""ማሽቃሮ""  በቦንጌ ሻምበቶ በባህላዊ ትርኢቶችና ሌሎች ዝግጅቶች ተከብሯል።",spk_7e7499e34378,am,9.573,8.033,0.0,9.573,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f90e94544b0,train,ለአብነትም ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች በመጋለጥ ወደ ጎዳና የወጡ ህፃናት ወደ ቤተሰብ እንዲመለሱ  መደረጉን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.174,7.885,0.307,10.174,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d035b0d954b4,train,ነሐሴ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በዑለማዎች ዘርፍ የተጀመረው ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ዛሬም ቀጥሎ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ የሴቶችና የሥራ ማህበረሰብ ምርጫ እየተካሄደ ነው።,spk_7e7499e34378,am,16.974,13.295,0.0,16.974,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0a5d0e503c6,train,ይህም በመሆኑ የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል በተሻለ መልኩ እንዲከበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በቂ ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.493,8.742,0.0,10.493,-21.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cda7700ad037,train,"ከነዚህም መካከል የካፈቾ ዘመን መለወጫ በዓል ""ማሽቃሮ"" አንዱ ነው ያሉት አቶ ፀጋዬ፣ በዓሉ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን በማጠናከር ለክልላዊና ሀገራዊ አንድነት የጎላ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።",spk_7e7499e34378,am,16.413,13.417,0.0,16.413,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d42be0ce7d2,train,"""ሰላማችንን እንጠብቃለን፤ ልማታችንን እናረጋግጣለን"" በሚል መሪ ሃሳብ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከሃይማኖት አባቶች ጋር  ዛሬ የውይይት መድረክ  አካሂዷል።",spk_7e7499e34378,am,12.414,10.337,0.0,12.414,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c79f1f79386e,train,በጎነት መልካም ማኅበራዊ እሴት በመሆኑ በቀጣይ በስፋት ልንቀጥልበት ይገባልም ነው ያሉት፡፡,spk_7e7499e34378,am,8.414,6.15,1.437,8.414,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c1f327e47a7,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ዶክተር ኢብራሂም ሙሉሸዋ በበኩላቸው ምርጫው ሙስሊሙን ማህበረሰብ ባሳተፈ መልኩ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.413,13.448,1.333,16.413,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3f4817925d9,train,ህዝባዊ በዓላት እንዲተዋወቁ እና የቱሪዝም ገቢ ምንጭ እንዲሆኑ ቅንጅታዊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_7e7499e34378,am,12.094,9.352,0.0,12.094,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78e236ff57a9,train,ቀደምት አባቶቻችን በትውልድ ቅብብሎሽ ጠብቀው ያቆዩት እሴቶቻችን የአሁንና የቀጣዩ ትውልድ አርዓያ የሚያደርጋቸውና ተሞክሮ የሚቀሰምባቸው ናቸውም ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,14.573,11.893,0.0,14.573,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4b4c9501b3c,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ካፋቾዎች የጥንታዊ ታሪክና የአስተዳደር ስርዓት ባለቤት መሆናቸውን ገልፀው ይህም ዛሬ ላለው ዘመናዊ ስርዓት ጉልህ ሚና መጫወቱን ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,18.773,15.866,0.0,18.773,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25cf23efb1cb,train,ሁሉንም ህብረተሰብ ያሳተፈ ተቋም መመስረት በሚያስችል መልኩ ህብረተሰቡ ግልፅ በሆነ አግባብ ድምፁን በመስጠት እየተሳተፈ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,11.133,9.01,0.0,11.133,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77912f09b9e2,train,በኮርፖሬሽኑ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉት መኖሪያ ቤቶች ከተማ አስተዳደሩ እያደረገው ያለውን ጥረት የሚያግዙ መሆናቸውን አንስተው፤ ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.094,11.429,0.305,12.094,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_599aaa033761,train,በዘንድሮው በጎ ፍቃድ አገልግሎት 6 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,7.934,7.579,0.0,7.934,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb02c8642bdb,train,በመሆኑም በዜጎች ላይ የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን መርምሮ ምላሽና መፍትሔ በማሰጠት በኩል በተጠናከረ መልኩ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.094,9.606,0.0,11.094,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4414320e2e1,train,ዛሬ ማታም ሳይቀር ሁሉንም ነገር በራሳቸው ለብቻቸው ይዘው የሚተኙ ሰዎች አሉ፣ ስለፈለጉ ሳይሆን እንዴት እንደሆነና እና እንደምንም ማሳለፍ መማር ስላለባቸው።,spk_ca41dc461736,am,13.573,11.358,0.366,13.573,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e92c178382cc,train,በማህበረሰቡ ዘንድ ባለው የግንዛቤ እጥረት በአዕምሮ በሽታ የተያዙ ወገኖች እንዲገለሉ በማድረግ የበለጠ ችግሩ እንዲባባስ የሚያደርግ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.573,10.237,0.0,13.573,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dec0d06dc0d,train,አረጋውያንን ለመደገፍ በየአመቱ ታህሳስ ወር ላይ የሚዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ዛሬ ለ10ኛ ጊዜ በደመቀ ስነስርዓት ተካሂዷል።,spk_ca41dc461736,am,9.653,8.97,0.0,9.653,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ef6fa49e95e,train,የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው በለጠ፤ በዞኑ ከመስከረም አጋማሽ እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ የወባ በሽታ የሚስተዋልበት ወቅት በመሆኑ ጥብቅ የአካባቢ ቅኝት ስራ ማካሄድ አስፈላጊ ነው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.733,11.787,0.0,16.733,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8cb1bba080bd,train,የሽማግሌዎች ምክርና ተግሳጽ ለሰላም መጽናት የጎላ ፋይዳ እንዳለው ጠቅሰው፤ የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነው ችግሮች በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጩ የማድረግ የካበተ ልምድ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,17.534,15.451,0.0,17.534,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3c649ae03fe,train,የብርሃን ፍጥነት እጅግ ከፍተኛ ቢሆንም አጽናፈ ዓለሙ እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ ከሩቅ ከዋክብት የሚነሳ ብርሃን መሬት ላይ ለመድረስ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አመታትን ይወስድበታል።,spk_ca41dc461736,am,16.534,14.786,0.0,16.534,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49e2573dac14,train,ሚኒስቴሩ ማዕከሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ በቀሳቁስና ሌሎች የድጋፍ ዓይነቶች አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.573,9.499,0.0,10.573,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a334a665f6c3,train,በአበርገሌ ወረዳ በኒሯቅ ከተማ የሚገኙ የውሃ ተቋማት በፀሃይ ሃይል መስራታቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ማሳደጉን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_ca41dc461736,am,12.293,11.56,0.0,12.293,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e866b50b8d4,train,ዛሬ አረጋውያንን ለመደገፍ የተካሄደው ሩጫም አበርክቶው የላቀ መሆኑን አንስተው በሩጫው የተሳተፉትን በሙሉ በአረጋውያን ስም አመስግነዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.854,9.802,0.441,11.854,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86b4df3dae6a,train,አጀንዳ ከመስጠት ባለፈ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን መምረጣቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_ca41dc461736,am,7.973,7.485,0.488,7.973,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b6ab883b6ef,train,ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 554 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.053,7.704,0.0,8.053,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d392474fbb5,train,ሀገርን ወደ ብልፅግና የማሸጋገር ጉዞን ለማሳካት፣ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር በውይይትና በምክክር ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ  መግባባትን መፍጠር እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de074cdff872,train,አንቲባዮቲክ መድሃኒቶችን ሀኪም ሳያዝ እና በዘፈቀደ መጠቀም ባክቴሪያዎች መድሃኒቱን እንዲላመዱት እና ጥንካሬ እንዲያገኙ ስለሚያደርግ ለወደፊቱ ቀላል የሚባሉ በሽታዎችን ማዳን አስቸጋሪ ያደርገዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.614,15.614,0.0,15.614,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_98a1f564db70,train,የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንከ አገልግሎት በበኩሉ በኢትዮጵያ የዐይን ብሌን ልገሳ ባህል እንዲሆንና እንዲዳብር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል።,spk_ca41dc461736,am,14.213,12.275,0.0,14.213,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e4953bcd2d0,train,ፈጠራና ቴክኖሎጂዎችን ከማስተላለፍ አንፃርም ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት አመልክተዋል።,spk_ca41dc461736,am,6.774,6.406,0.0,6.774,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d3e5fc52b5e,train,ጤና መድህን፣ የገጠር መሬት ካርታና ትምህርት የፋይዳ አገልግሎት ከሚተገበርባቸው ዘርፎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.573,8.254,0.0,8.573,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8c58fa4d22d,train,የህክምና መሳሪያዎቹ አጠቃላይ ወጪ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑንና ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ለክልሎች የማሰራጨት ስራ እንደሚከናወን ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd5f9a652dd1,train,"በክልሉ የሚገኙ አራት ተቋማት ""አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ’’ በሚል መሪ ሃሳብ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የሚውሉ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ዛሬ ለትምሕርት ቢሮው አስረክበዋል።",spk_ca41dc461736,am,12.133,11.43,0.0,12.133,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_445d24c7c42a,train,በማለዳ ተነስቼ ንፁህ እና ቀዝቃዛ አየር እየተነፈስኩ ቢያንስ ለሶስት ኪሎሜትር በእግሬ መጓዝ ልማድ ካደረግኩ ጊዜ ጀምሮ፣ ጤንነቴ ላይ ትልቅ ለውጥ ማየት ችያለሁ።,spk_ca41dc461736,am,11.493,11.01,0.483,11.493,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_999298fda76b,train,ፕሮጀክቶቹ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነት ከማረጋገጥ አኳያ ከፍተኛ ሚና እንደሚያበረክቱ ነው የገለጹት።,spk_ca41dc461736,am,7.934,7.573,0.0,7.934,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75b01ef539a7,train,ከቅድመ እርግዝናቸው ወቅት ጀምሮ የህክምና ክትትልና የተመጣጠነ ምግብ እንዲያኙ በማድረግ ያለውን ክፍተት ለመሙላት የሚረዳ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.733,10.329,0.0,10.733,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8622b6433146,train,ኢትዮጵያዊያን የምንታወቀው እርስ በርስ በመረዳዳትና በመደጋገፍ እንደሆነ የገለጹት ዋና ስራ አስኪያጁ መሰል ተግባራት ከመረዳዳት በላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.293,11.122,0.0,12.293,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_359d65cc97a1,train,አሁን ላይ የውሃ ተቋማቱ በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉ ለደንበኞቻቸው በቂና ንጽህናው የተጠበቀ ውሀ  ማቅረብ እንደቻሉ ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc0adbd5ada,train,በመርሐ ግብሩ ከሁለት ዓመታት በላይ ለበርካታ ወላጆች ከእርግዝና ጊዜ ጀምሮ ልጆች 6 ዓመት እስኪሞላቸው ድጋፍና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጻለች፡፡,spk_ca41dc461736,am,12.334,11.567,0.0,12.334,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a57be87c6d12,train,ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ስለሰላም በጋራ መምከር መቻላቸው ለክልሉ የሀገር ሽማግሌዎች ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.293,8.474,0.0,10.293,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c85f5a2ce9b9,train,በተለይም በኦቢኤን እና በኢቢሲ ከሪፖርተርነት ጀምሮ በኃላፊነት ቦታዎች አገልግለዋል::,spk_ca41dc461736,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc693e1a8df,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን ደም በማሳደግ ጤናማ ማህበረሰብ የመፍጠርና ህይወትን የመታደግ ስራ በትኩረት ይከናወናል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3adda3af3e,train,በዞኑ በሀርቡ ከተማ አስተዳደር የማሕበረሰብ አቀፍ የወባ መከላከልና ቁጥጥር የዘመቻ ሥራ ዛሬ ተጀምሯል።,spk_ca41dc461736,am,10.774,8.575,0.364,10.774,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_248d888e13b4,train,ባለፈው ዓመት ልጃቸው በወባ በመታማሙ ለችግር እንደታዳረጉ አስታውሰው፤  ዘንድሮ የአካባቢውን ሕብረተሰብ በማስተባበር የአካባቢያችንን ጽዳት በመጠበቅ በሽታውን እንድንከላከል ረድቶናል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.654,13.987,0.0,16.654,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f638113320d,train,የመንግስት ሀብት አያያዝና አጠቃቀም ውጤታማ እንዲሆን ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አመልክተው፤ ለአሰራር ክፍተት የሚዳርጉ መመሪያዎች እንዲሻሻሉ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.813,13.261,0.0,13.813,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f998cfee7fa,train,በዞኑ የማህበራዊ ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የአዲሱ በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ መድረክ በወልዲያ ከተማ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_ca41dc461736,am,10.934,9.566,0.0,10.934,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4b2f19d9420,train,የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ተከስተ አያሌው በበኩሉ፤ ለክረምት በጎ ፍቃድ 70 ሺህ የሚደርሱ ወጣቶችን ለማሳተፍ እቅድ መያዙን በመግለጽ እስካሁን ባለው ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወጣቶች በበጎ ፍቃድ ስራ ላይ ለመሳተፍ መመዝገባቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,19.014,18.663,0.0,19.014,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a46c992d9e9c,train,አሁን በአዲስ መልክ ተገንብቶ ቤቱን መረከብ በመቻላቸው ይደርስባቸው የነበረውን ችግር የፈታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_626471aab1a1,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የእናቶችና የህጻናት ሞትን ለመቀነስ ያስቀመጠችውን ግብ ለማሳካት ዕቅድ ነድፋ እየሰራች መሆኑን አንስተዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.813,12.39,0.0,14.813,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_045d25495420,train,ጥሩ እና መጥፎ የሚባሉ ድርጊቶችን የምንመዝነው ድርጊቱ በማስከተለው የመጨረሻ ውጤት ነው ወይስ ድርጊቱ በራሱ ባለው ተፈጥሮአዊ ባህሪ ነው የሚለው አሁንም ድረስ የጦፈ ክርክር ይነሳበታል።,spk_ca41dc461736,am,15.934,14.076,0.451,15.934,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_173404d9233c,train,በአማራ ክልል ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ በሚደረገው የተቀናጀ ጥረት የሀገር ሽማግሌዎች ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ።,spk_ca41dc461736,am,9.454,8.569,0.431,9.454,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_042adf8800e9,train,ከዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ተማሪዎች አሁን ላይ ከመቀጠር ወጥተው ቀጣሪ ሆነው፤ በትስስር እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b7f183a4409,train,በዚህም ከ17 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ከ5ሺህ ለሚበልጡ የቤተሰብ አስተዳደሪዎች በዓሉን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን ነው ያነሱት።,spk_ba1e0453ae5c,am,10.813,9.472,0.373,10.813,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe2578af54f9,train,በተመሳሳይ 1ሺህ 446ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከብሯል።,spk_ba1e0453ae5c,am,6.454,5.679,0.4,6.454,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_032a16fba063,train,በዓሉን በመተሳሰብና በመደጋገፍ የአብሮነት እሴቶችን በሚያጎለበት መልኩ እያከበሩት መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,7.854,6.514,0.374,7.854,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b35c20146e,train,መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) በሀገረቱ በመጀመሪያ ዲግሪ 314 ፕሮግራሞቸ መኖራቸውን አንስተው፤  በቀጣይ ሁሉም የትምህርት ፕሮግራሞች ላይ ክለሳ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ba1e0453ae5c,am,13.094,11.148,0.361,13.094,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6b2ac26ca75,train,ኢትዮጵያ በአንድነት ያጌጠ ብዝሃነት ያላትና ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩ የውብ ህዝቦች አገር መሆኗንም ጠቁመዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,7.093,6.037,0.375,7.093,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaf69d7a5acc,train,ባለፉት ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ከፍ የሚያደርጉ ተግባራት መከናወናቸውን አመልክተው፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአገሩ ጉዳይ እኩል ተሳትፎ እንዲኖረው መደላድል መፍጠር የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,14.534,12.149,0.37,14.534,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b63d91e6cd2,train,ከበአሉ ተሳታፊዎች መካከል አቶ ጃፋር አብዱሽኩር በዓሉን የተቸገሩትን በመርዳት በአንድነት እያከበሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,9.573,8.03,0.357,9.573,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_682d2a03f669,train,አረፋ የእርድ በዓል ቢሆንም በአቅም ማነስ የቤተሰባቸውን ፍላጎት ለመሸፈን ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣ ለበዓሉ የተደረገላቸው ድጋፍ በደስታ ማሳላፍ እንዳስቻላቸው የተናገሩት ሌላኛው የዲላ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ኢብራሂም ሰይድ ናቸው።,spk_ba1e0453ae5c,am,15.254,13.418,0.379,15.254,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3d1c023895b,train,ኢትዮጵያ ህብር የሚለው ቃል የሚገልፃት በአንድነት ያጌጡ ብዝሃነት ያላቸው ብሄሮች ብሄረሰቦች ተሳስረው የሚኖርባት አገር ናት ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_ba1e0453ae5c,am,11.973,10.866,0.376,11.973,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb59d281322,train,መልካም የምስጋና እና የአንድነት በዓል እንዲሆንም ተመኝተዋል፡፡,spk_ba1e0453ae5c,am,4.133,3.441,0.379,4.133,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09b15b90fd19,train,በዓሉን በጋራ ለማክበር የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን የገለጸው ደግሞ የሀላል በጎ አድራጎት ማህበር ሥራ አስኪያጅ ወጣት ፈለድን መንሱር ነው።,spk_ba1e0453ae5c,am,12.334,9.656,0.368,12.334,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_413a430d97d2,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ በአሁኑ ወቅት እየተከሰቱ ካሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መካከል የጡት ካንሰር ዋነኛው ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,18.034,15.752,0.0,18.034,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_37e96e16a57f,train,የተጠቀሰው አሃዝ ደምም ከነገሌ ቦረና፣ ከመዳ ወላቡ፣ ከአዶላ፣ ከዋደራ፣ ከወላቡ ሊጣ፣ ከቦሬ ኡራጋና ከሻኪሶ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች የተሰባሰበ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,18.154,15.471,0.0,18.154,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c19cbb14c7e1,train,በሀገራቱ መካከል ያለውን ስትራቴጂክ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ጠቅሰው፤ ምክር ቤቱ ስምምነቱን በአጭር ጊዜ ውሰጥ እንዲያጸድቀው ጠይቀዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,12.194,11.02,0.0,12.194,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e875fc56b1ab,train,22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ ደረጃ ተከብሯል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.553,12.012,0.0,14.553,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d092ea91c3e,train,"""ሀገር በእድገት ጎዳና ጸንታ የምትዘልቀው በትውልድ ቅብብሎሽ ነው"" ያሉት ሚኒስትሩ ለዚህም ባህላዊ እሴቶችን ይበልጥ ማሳደግ ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል ብለዋል።",spk_6917a9efa8b0,am,8.153,6.902,0.0,8.153,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac7f08d50288,train,ኢኖቬሽን የቅንጦት ጉዳይ አለመሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፤ የጤና ጥራት፣ ተደራሽነትና የህሙማን ደህንነትን የበለጠ ለማጠናከር ያለውን ቁልፍ ሚና ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.073,13.1,0.0,16.073,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f95feb1cc08f,train,የዘንድሮ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ቀደም ሲል መገለጹ የሚታወስ ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,12.793,12.487,0.0,12.793,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5b63434dfeb,train,የህክምና መሳሪያዎቹ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዙ በመሆናቸው ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.754,10.312,0.0,10.754,-24.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_449a258d2bab,train,በመድረኩ የክልሉ የመንግስት ሥራ ሃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.593,5.394,0.0,7.593,-39.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7f9e7e8f4fb,train,በቀጣይም ያልተቆራረጠ የደም አቅርቦት እንዲኖር ህብረተሰቡን የመቀስቀስ፣ የማስተማርና ግንዛቤ አግኝቶ ደም የመለገሱን ተግባር አጠናክሮ እንዲቀጥል ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.313,14.511,0.0,15.313,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca7383a0f1f5,train,የጤና አገልግሎት ተደራሸነትና ጥራትን በማሳካት የእናቶችና ህፃናት ጤናን ለመጠበቅ ትኩረት መሰጠቱን አንስተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.873,7.141,0.0,7.873,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_42ddac591ae7,train,በእስካሁኑ ሂደት የህዝቡን የሰላምና የልማት ጥረት አድንቀው በቀጣይ መተጠናከረ መልኩ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.114,10.472,0.0,13.114,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bc36eb3b27f,train,በዞኑ ባለፉት አራት ወራት በተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 6 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር የሚገመት የመንግስትና የህዝብ ሃብትን ማዳን እንደተቻለም አመልክተዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.674,9.394,0.0,10.674,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fc93b62d6d2,train,በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ተጋላጭ የማህረሰብ ክፍሎች ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት፣ የመምህራን የተጠናከረ ስልጠና አለማግኘት፣ የግብአት አቅርቦት፣ ፋይናንስ እና የትምህርት መመዘኛ በሚገባ አለመተግበር የዘርፉ ተግዳሮቶች ናቸው ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.354,9.347,0.0,11.354,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b68aa14dc37d,train,በተለይ አባላትን የማፍራቱን ሥራ ከክረምት በጎ ፍቃድ ጋር በማስተሳሰር  ይሰራል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.553,6.994,0.0,7.553,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1962758e4284,train,በሰሜን ወሎ ዞን ድጋፍ ለሚሹ  ከ17ሺሕ  ለሚበልጡ  ተማሪዎች የትምሕርት ቁሳቁስ የተበረከተ መሆኑን የዞኑ ትምሕርት መምሪያ አስታውቋል።,spk_6917a9efa8b0,am,5.593,5.253,0.0,5.593,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8671d945c52b,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 200 ሚሊየን ብር ገደማ ወጪ በማድረግ የማኅበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤቶች ግንባታ መከናወኑንም ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.073,8.515,0.0,10.073,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd5109a1465f,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አማካሪና የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ተወካይ አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ በወቅቱ እንደገለጹት ማህበሩ በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ለተጋለጡ ወገኖች ፈጣን ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.713,12.314,0.0,15.713,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_26810bff7fac,train,የኢሬቻ ባህላዊ እሴቶች ጠንካራ ወንድማማችነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ያላት ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያግዙ መሆናቸው ተገለጸ፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac3bf06bca90,train,በተጨማሪም ተጠያቂነት እና የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ድርጅቶቹ ሥራቸውን በሕግ መሠረት መሥራታቸውን መቆጣጠር በማስፈለጉ፣ በሕብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና የበጎ ፈቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር የሚያደርግም ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,19.314,16.944,0.782,19.314,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec793e2e9df8,train,በቆይታቸውም፤ ስለ ኩላሊት ተግባራት፣ የኩላሊት መድከምና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ሙያዊ ገለጻ ሰጥተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2212fc078208,train,የኢትዮጵያን ሰላም፣ ልማትና የህዝቦችን ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለማጠናከር በሚደረገው ጥረት ወጣቶች የላቀ ሚና ያላቸው በመሆኑ በዚሁ መልኩ መስራት አለብን ሲሉ ወጣቶቹ አረጋግጠዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.633,15.224,0.0,15.633,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d74b4de4bf1,train,ለመሆኑ ለልብ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች ምንድን ናቸው?,spk_6917a9efa8b0,am,2.833,2.833,0.0,2.833,-26.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b2a8d3c709f,train,የጋምቤላ ክልል የአኝዋክ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኡመድ ከውይይቱ ገንቢ ሃሳቦችን ማግኘታቸውን ጠቁመው፤ የህዝቡን የሰላም ባለቤትነት ይበልጥ ለማረጋገጥ እንደሚሰሩም ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,17.273,17.273,0.0,17.273,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02e169b7d423,train,የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸው ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በቀጣይም ሌሎቹ አርዓያነቱን  እንዲከተሉ  ጥሪ አቅርበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.553,13.737,0.0,15.553,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_ef81bc61a2ab,train,የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ የመተሳሰብ እና የመረዳዳት በጎ ተግባራት እየተጠናከሩ መጥተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.553,10.55,0.0,11.553,-25.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffd7ab1bc47f,train,በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት 535 ውጤት ማምጣቱን ጠቁሞ የክልሉ መንግስት ላደረገለት እውቅናና ሽልማት ምስጋና አቅርቧል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.434,15.434,0.0,15.434,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbb5fbe322a4,train,በአደጉ ሀገራት ፕሬዝዳንቶች በ 100 ቀናት የሰሯቸው ስራዎች ዜና ሆነው እንደሚነገሩ የገለጹት በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ እናትዓለም መለሰ በአፍሪካ መሰል ተግባራት አለመለመዳቸውንና ለዚህም የአህጉሪቱ መሪዎች አያልሙም ካለሙም አይተገብሩም የሚል ትችት እንደሚሰነዘር ገልጸዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,22.674,22.674,0.0,22.674,-26.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c8d330bef8,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ፕሮግራሙን ባስጀመሩበት ስነ ስርአት ላይ እንደገለጹት ከከተማ አስተዳደሩ በጀት በተጨማሪ ባለሃብቶችን፣ ድርጅቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.834,12.997,0.0,13.834,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_041369583af2,train,በዚህም ምክንያት ለጤናና ለማህበራዊ ችግሮች ተጋልጠው እንደነበር  አስታውሰው አሁን ላይ የተገነባላቸው አዲስ መኖሪያ ቤት ይህንን ችግራቸውን እንደፈታላቸው ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.634,16.143,0.0,18.634,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb5cee0891bd,train,በወቅቱም ነብዩ መውሊዳቸውን ጾም በመጾም ያከብሩ ነበር ያሉት ዶክተር አብዱልጀሊል፤ ሁልጊዜ ሰኞ ይጾሙ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,9.034,9.034,0.0,9.034,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2519fb9d34d,train,በተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ላይ ምላሽና ማብራሪያ የሰጡት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ስምምነቶቹ ሀገራቱ ያላቸውን ግንኙነት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.834,14.655,0.588,16.834,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3894c398c543,train,ቀኑ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህል፣ ወግና እሴቶች ጎልተው የሚወጡበት ነው ያሉት ደግሞ የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገሌቦ ጎልቶሞ ናቸው፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,11.553,10.75,0.0,11.553,-25.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_38cc40fd281d,train,የመንግስትን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተጠያቂነት የሰፈነበት የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.914,11.226,0.0,11.914,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4341470ca42e,train,"""ለህፃናት ድጋፍና እንክብካቤን ይበልጥ ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል""ብሏል።",spk_6917a9efa8b0,am,8.313,7.524,0.0,8.313,-38.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3deb3e73f9a8,train,መንግስት ህጻናት የማይናወጥ፣ ፍትሃዊ እና አካታች የሆነ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት እንዲያገኙ አበክሮ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.393,11.57,0.0,15.393,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c806d8a1044,train,በሚሰማሩበት የሥራ መስክና በቀጣይ የህይወት ምዕራፍ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ፈተናዎችን በጽናት በመጋፈጥ ለለውጥ እንዲበረቱም አስገንዝበዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.373,6.21,0.365,7.373,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59380f728a12,train,ሕጻናት ከዕድሜ እና ተፈጥሯዊ ሁኔታቸው አንጻር ከፍተኛ ጥንቃቄ፣ ምቹ እና ንጹህ የመኖሪያ ዐውድን ይሻሉ።,spk_ba3a041ddd02,am,6.053,5.372,0.307,6.053,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffb2f79d8853,train,ዜጎች ከሥራ ጠባቂነት ተላቀው ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችላቸውን ሙያና ክህሎት የሚጨብጡበት መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.413,4.968,0.498,6.413,-43.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8056c492245f,train,ከኦሮሚያ ክልል ቅንብቢት ወረዳ የመጣው ሚሊዮን ስሜ በበኩሉ፤ ወደ ከተማዋ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል እንደተደረገላቸው ተናግሯል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,8.053,7.319,0.324,8.053,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6962d1d6b7,train,የኦሮሚያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ  ጀሚላ ስምብሩ በበኩላቸው፤  የክልሉ መንግስት የሕዝቡን ባሕላዊ እሴቶችን ጠብቆ ለማበልፀግ ከፍተኛ ስራ ሲያከናውን መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.774,10.285,1.053,11.774,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0385c12bc23c,train,የአስጎብኚ ድርጅት ባለቤቶች በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያን አስደናቂ የቱሪዝም ሃብቶች ዓለም እንዲያውቃቸው በርካታ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a522c83a7647,train,•  ጤናማ እና መደበኛ የቆዳ ተግባራትን የሚያውኩ ነገሮች የቆዳ ህመም እንደሚባሉ ዶክተር አደራጀው አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.213,4.765,0.377,8.213,-44.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3968ac43874c,train,“የግዕዝ ቋንቋን ማወቅ ኢትዮጵያን ማወቅ ነው” ያለችው ሌላኛዋ ተመራቂ ሜላት ወንድሙ በቀጣይም በቋንቋው የተሰነዱ  መዛግብትን  በመመርመር ለሀገር እድገት የበኩሏን ለመወጣት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_ba3a041ddd02,am,10.873,9.395,0.535,10.873,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e22d2042a35,train,በመሆኑም የበጎ ፈቃድ ስራ ወቅት ታይቶ የሚከወን ሳይሆን በማህበረሰባችን ውስጥ በዘላቂነት ባህል ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-40.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fb081a258db,train,በተለይ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ከግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ጎን ለጎን በየዓመቱ ለ3 ሚሊዮን ሰዎች በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የኤች.አይ.ቪ ምርመራ አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.813,10.55,0.623,11.813,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_477269596dbb,train,በልምምድ ወቅት መምህራኖቻቸው የተለያዩ  ጥያቄዎችን በማዘጋጀት ለፈተናው እንዲዘጋጁ የሚጠበቅባቸውን ሲያደርጉ እንደነበር የገለጸው ደግሞ ተማሪ ዳግማዊ ታደሰ ነው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,8.973,8.272,0.702,8.973,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81f62bb22779,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የሞጆ ከተማ ነዋሪ አቶ ተክለማርያም ቱሉ በበኩላቸው የቫይረሱን ስርጭት ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ በሚያከናውነው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.213,9.882,0.332,10.213,-41.0,male,18-24,amhara,16000,5,0 clip_fe5e164fe163,train,የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለሃገር በቀል እውቀት መሰረት የሆነውን የግእዝ ቋንቋ ማስተማሩ የዘርፉን ተመራማሪዎች ለማብዛት ከፍተኛ  አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.694,7.107,0.587,7.694,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6ca3960c839,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወይዘሮ ሳሚያ አብደላ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የሁለቱ ክልሎች ማሕበረሰቦችን ትስስር ይበልጥ የሚያጎለብት ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.373,8.987,0.0,10.373,-43.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a52507279480,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ የቀድሞ አባላቱ ማዕድ አጋርቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22198bc53470,train,የፕሌዠየር ኢትዮጵያ አስጎብኚ ማህበር ባለቤት አቶ ናሆም አድማሱ በበኩላቸው ፤በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተገነቡ አዳዲስ መዳረሻዎች ተጠቃሚነታቸውን ከፍ እንዳደረገላቸው ነው ያስታወቁት፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,11.174,10.251,0.403,11.174,-41.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6a68c965cb8,train,የዘንድሮ ተመራቂዎች ድህነትን የመቅረፍና ሰላምን የማረጋገጥ ግብ ይዘው ሀገራቸውን በትጋት ለማገልገል መዘጋጀት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ፍስሐ ይታገሱ(ዶ/ር) አመለከቱ።,spk_ba3a041ddd02,am,16.134,13.872,0.314,16.134,-43.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2735d4729375,train,በቀጣይ አዳዲስ የትምህርት ዘርፎችን በመክፈት ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.494,5.098,0.396,5.494,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_206b52e1042e,train,የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ለመምህራን ልማት፣ መምህራን በስራ ገበታ ማቆየትና ለሚያከናውኑት ሙያዊ ስራ እውቅና በመስጠት ረገድ ያላቸውን ቁርጠኝነት የበለጠ እንዲያጠናክሩ ጥሪ ይቀርባል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.454,8.944,0.468,12.454,-42.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5234019c02b8,train,ይሁን እንጅ የግዕዝ ትምህርት መሰጠቱን ሲያውቅ ቋንቋውን የመጀመሪያ ምርጫው በማድረግ ለምረቃ መብቃቱን አስረድቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.013,5.702,0.312,6.013,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_000d2796b2ac,train,የኮሌጁ መመረቅ የአካባቢውን ህብረተሰብ የቆየ የልማት ጥያቄ መልሷል ያሉት ደግሞ የአውራዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ታረቀኝ ሀይሌ ናቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,8.133,6.592,0.0,8.133,-41.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c4e9d3a17dd,train,የአባገዳ ህብረት አባልነታቸው የፈጠረውን የህብረተሰብ ተሰሚነት በመጠቀም በህብረተሰቡ ወስጥ መዘናጋት እንዳይፈጠር ሕሙማንም መድሃኒታቸውን እንዳያቋርጡ እያስተማሩና እየመከሩ መሆናቸውን አክለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.133,10.155,0.425,12.133,-40.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d8622c6703b,train,አመራሮቹ በኮሌጁ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,4.454,3.629,0.514,4.454,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a268df4630b,train,በተለይም ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በማቋቋም የፍትህ ስርዓቱ አጋዥ እንዲሆኑና ህብረተሰቡ በአቅራቢያው የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኝ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎች መኖራቸውን አክለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.133,8.652,0.0,9.133,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_125b6bbfd82f,train,በምረቃ መርሃግብሩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢፌደሪ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር(ዶ/ር) እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.934,11.401,0.524,12.934,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16a4e265f726,train,ባለሙያው ለእነዚህ ህመሞች በተደጋጋሚ መከሰት አጋላጭ የሆኑ ምክንያቶችን ሲያብራሩ፤ በዋናነት የመተንፈሻ አካል ህመም አምጭ ቫይረሶች በክረምት ወቅት ስለሚባባሱና አስጊ ሁኔታ ላይ ስለሚደርሱ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,15.133,12.784,0.526,15.133,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26c1c8d2b22b,train,ፈተናውን በራሳችን ዝግጅት ላይ ተመስርቶ በመስራት የጥረታቸንን ዋጋ እንድናገኝ በማድረግ በኩል ትልቅ ጠቀሜታ አለው ያለችው ደግሞ ተማሪ  ሜሮን እንዳለ ነች።,spk_ba3a041ddd02,am,8.213,7.863,0.0,8.213,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_264ab3298c7b,train,የክልሉ ፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት አፈጉባኤ አስካለች አልቦሮ በበኩላቸው፤  የፍትህ አገልግሎት አሰጣጥን  በማዘመን እና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር የዘርፉ አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,16.534,13.886,0.428,16.534,-40.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_8b1bc9d87484,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ተማሪ ናታኒም ኤሊያስ እንዳለችው፤ በዛሬው እለት የወሰዱት የመጨረሻ የልምምድ ፈተና ለዋናው ፈተና ብቁ እንዲሆኑ ሚያስችላቸው መሆኑን ነው የገለጸችው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,10.133,9.294,0.358,10.133,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f85868b2fb2,train,የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅም የመምህራንን አቅም የማጎልበት፣ የትምህርት ግብዓትን የማሟላትና የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.934,9.089,0.307,9.934,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1d38626c0f6,train,ነሃሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም የስራ አስፈጻሚ ፕሬዝዳንትና ወሳኝ ሃላፊዎች ተመርጠው ቀጥሎ ባሉት ሁለት ቀናት ተመራጭ አመራር ከነባሩ አመራር የሃላፊነት ርክክብ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.973,9.934,0.491,10.973,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ede832bbc8de,train,የኢትዮጵያን ሰፊ የቱሪዝም ሃብት የማስተዋወቅ እና ለጎብኚዎች ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,7.133,6.696,0.438,7.133,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f695de28dfa1,train,በመምህራን ስልጠና ላይ ያሉ ምርጥ ተሞክሮዎችና የኢኖቬሽን ስራዎች ላይ የተሞክሮ ልውውጦች ይደረጋሉ።,spk_ba3a041ddd02,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33006f974a58,train,ኮሌጁ በውስጡ ለመማሪያ ክፍል፣ ለቤተመጻህፍት፣ ለመሰብሰቢያ አዳራሽና ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባለሁለት ወለል ህንጻዎችን አካቶ የተገነባ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.733,10.306,0.376,11.733,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b458094430db,train,በክልሉ በአሁኑ ወቅት ከ19 ሺህ በላይ የቡኡራ ቡሩ ትምህርት ቤቶች ተገንብተው 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ተማሪዎችን ተቀብሎ በተሳካ ሁኔታ እያስተማረ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,9.774,9.019,0.438,9.774,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_790cb913c304,train,ይኸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በብሔራዊ ደረጃ ወጥ የአሰራር ማዕቀፍ ተዘርግቶለት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.254,6.907,0.0,8.254,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19484ccd3c26,train,በሁሉም አካባቢዎች ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እገዛና ድጋፍ ለማድረግ የተቀናጀ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-40.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_337af040c3d2,train,በተከናውኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችም   ከ86 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ሀብት ማዳን መቻሉን አብራርተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.373,6.97,0.404,7.373,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb56ee1dddaa,train,የአፍሪካ የትምህርት ስትራቴጂ (እ.አ.አ 2026 እስከ 2035 የሚተገበር)፣ የአፍሪካ የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ፣ የአፍሪካ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ስትራቴጂ እንዲሁም የአፍሪካ የትምህርት እና የክህሎት ልማት የድርጊት መርሃ ግብር ይፋ ይሆናል።,spk_ba3a041ddd02,am,16.253,13.499,0.887,16.253,-42.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84b880902f5e,train,በክልሉ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በክህሎት የበቁ ሥራ ፈጣሪ ዜጎችን ከማፍራት ባለፈ ተኪ ምርት ለማምረት የሚያደርጉትን ጥረት ለማጠናከር እንደሚሰራም ኢንጂነር ነጋሽ (ዶ/ር) አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.254,10.561,0.0,11.254,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23e2948395c7,train,እንደ ኦሮሚያ ክልል የተጀመረው አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት በዞናቸው መተግበሩ በአካባቢያቸው ሰላምና ልማት ላይ  ከመንግስት ጋር በመናበብ  እንዲሰሩ ዕድል መፍጠሩንም ነው የገለጹት።,spk_5bd6395b9493,am,11.213,9.469,0.443,11.213,-28.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afa97aff4744,train,በዚህም ጉባኤው ኢትዮጵያ የሥርዓተ ምግብ ሽግግርን እውን ለማድረግ ያከናወነቻቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለዓለም የምታቀርብበት የሌሎችን ተሞክሮ የምትቀስምበት መድረክ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,12.014,11.341,0.0,12.014,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddfc334ee807,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል ሄዋን ገብረ እግዚአብሔር እና ሄርሜላ አለሙ፤ የአሸንዳ በዓልን  የምናከብረው ሰላምን፣ ፍቅርን፣ አንድነትንና ተስፋን በመሻት በመሆኑ በደስታ የምናከብረው ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,12.534,11.633,0.387,12.534,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06a92a013640,train,የዘንድሮው የጡት ካንሰር ወር “የጡት ካንሰርን በጊዜ በመለየት ሕይዎትን እንታደግ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸው፤ የጡት ካንሰር በጊዜ ከተደረሰበት በሕክምና ሊረዳ ስለሚችል ጊዜ ወሳኝነት እንዳለው በመገንዘብ በጊዜ ወደ ሕክምና በመምጣት መታከም እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,20.854,20.854,0.0,20.854,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ce1cbe16e73,train,የምርጫውን ሂደት ነፃ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ በሆነ መልኩ ለማስኬድ በቦርዱ በኩል ዝግጅት መጠናቀቁንም አረጋግጠዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.414,7.311,0.449,8.414,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df4f051c8fa7,train,"""ዛሬ የተቋቋመው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤትም የልማት፣ የሰላምና የዴሞክራሲ ስራዎችን በትብብርና በቅንጅት ለመተግበር የሚያስችል በመሆኑ የክልሉ መንግስት ድጋፍ አይለየውም"" ብለዋል።",spk_5bd6395b9493,am,14.014,10.51,0.404,14.014,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28ec774e389f,train,በዚህም  ከፀጥታና ፍትህ አካላት እንዲሁም በዘርፉ ከተሰማሩና በክልሉ ከሚሰሩ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ጋር በመቀናጀት የተጠናከረ ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.854,11.088,0.0,11.854,-24.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c987d847a8fb,train,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እያበረከተ ላለው አስተዋፅኦ ምስጋናቸውን አቅርበው ለውድድሩ ስኬታማነት በመንግስት በኩል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.133,10.272,0.545,11.133,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c888ad99a488,train,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲላ እና የጎንደር ዲስትሪክቶች የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክተው ለ400 አቅመ ደካማ አረጋውያንና አካል ጉዳተኞች ማዕድ አጋሩ፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b360030f15ab,train,ኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የጀመረችው ጥረት የሚበረታታ እና ለሌሎች አገራት ምሳሌ መሆን የሚችል ነው ብለዋል ።,spk_5bd6395b9493,am,7.534,7.154,0.0,7.534,-28.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1526dc862902,train,ቡድኑ በ20 ነጥብ የሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።,spk_5bd6395b9493,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c592dc052e2,train,አገልግሎቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም ተመርቆ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል።,spk_5bd6395b9493,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-25.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aaa3f342aeb0,train,በአፋር ክልል አውሲ ራሱ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች 100 የዊልቸር ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች ተበረከተ።,spk_5bd6395b9493,am,6.373,6.0,0.0,6.373,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b77c10e26127,train,ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶችም በበዓሉ ላይ ታድመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,4.253,4.253,0.0,4.253,-26.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3a3431de6b4,train,ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት አካሂደዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.174,9.476,0.354,10.174,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6f18303a2f8,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና  ተጠሪ ተቋማት በሐረሪ ክልል አቅመ ደካማ ወገኖችንና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎችን  ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት  ተግባራት ሊያከናወኑ መሆኑ ተገለጸ።,spk_5bd6395b9493,am,14.493,12.994,0.0,14.493,-27.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e49d0387a9f,train,)የቱኒዝያው የግብርና ዘዴ በአለም አቀፍ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ቅርስ ተባለ ፡፡,spk_5bd6395b9493,am,6.213,5.903,0.0,6.213,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5013ca477e5,train,ከ100 በላይ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በኤክስፖ 2025 መሣተፋቸውን ጠቁመው፤ የተለያዩ ውድድሮች ተካሂደው ኢትዮጵያውያን ማሸነፋቸውን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.653,9.296,0.358,9.653,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc039d39e088,train,በአማራ ክልል የፍትህ አስተዳደር ሥርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ የተጀመረው ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ።,spk_5bd6395b9493,am,9.493,9.174,0.32,9.493,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1e32d9d3fe8,train,ድንበር ተሻጋሪ በሽታዎችን የመከላከል ስራ በልዩ ትኩረትና ቅንጅት መከናወኑን ጠቅሰው፤ በተለይም የተዋስህያን ተለዋዋጭ ባህሪን ታሳቢ ያደረጉ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የላቦራቶሪ ውጤቶችን ጥራት የሚያረጋግጡ ስራዎች መቀጠላቸውን አመልክተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,16.373,13.559,0.542,16.373,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_649721ce89f2,train,በሀገሪቷ በስፋት ከሚከሰቱ የዐይን ሕመሞች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑትን አስቀድሞ መከላከል ስለሚቻል ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ እይታቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,13.493,11.872,0.644,13.493,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59411619c345,train,የስንዴ ምርትና ምርታማነትን ለማሻሻልና በዘርፉ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በምርምር ለመለየት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d35222e728a,train,በኢትዮጵያ  የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ  በየደረጃው የተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት  የዓለምን ትኩረት የሳቡ  ሆነው መቀጠላቸው ተገለጸ።,spk_5bd6395b9493,am,9.254,8.817,0.436,9.254,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6806e32faac,train,ቢሮው አክሎም የአደጋውን መንስኤ ለመመርመር በተደረገው የምርመራ ሂደት ላይ ቦይንግ ላለፉት 6 ወራት ምንም አይነት ትብብር እንዳላደረገ በዘገባው ተጠቅሷል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee6600876d7,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በግብፅና ሱዳን የውሃ ፍሰትን በመቀነስ ጉዳት እንደማያደርስባቸው በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት /ዩኔስኮ/አንድ ባለሥልጣን ገለጹ።,spk_5bd6395b9493,am,13.213,12.902,0.0,13.213,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5e7b7d433b5,train,ከፌዴራል ጀምሮ እስከ ክልሎች፤ ዞኖች፤ ከተሞችና ወረዳዎች ድረስ በመውረድ ሕዝቡን የጉዳዩ ባለቤት በማድረግ ረገድ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.573,9.138,0.301,10.573,-24.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_232893879d75,train,የካውንስሉ የአፍሪካ አባል ሀገራት ቤኒን፣ ካሜሩን፣ ኮትዲቯር፣ ኤርትራ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ሊቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናሚቢያ፣ ሴኔጋል፣ ሶማሊያና ሱዳንን ያካተተ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,15.893,13.999,0.0,15.893,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ea90aa91877,train,የክልሉ መንግስት ለመጀመሪያ ዙር የመልሶ ግንባታ 100 ሚሊዮን ብር ማበርከቱን አስታውቀው፥ ለሆስፒታሉ መልሶ ግንባታ የሀብት ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንት መከፈቱንም አመልክተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.934,10.528,0.0,10.934,-25.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a5d649d7c2f,train,የቢሮ ሃላፊው አቶ አራርሶ ቢቂላ በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,10.014,9.169,0.0,10.014,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd190778882f,train,በርክክቡ ላይ የተገኙት የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ እንዳሉት አካል ጉዳተኞች ከሌላው ማህበረሰብ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_5bd6395b9493,am,13.293,11.889,0.328,13.293,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61c3fa180059,train,በኢትዮጵያ በርካታ ዜጎች ትራኮማን ጨምሮ የእይታ ችግር እንደሚያጋጥማቸው ጠቅሰው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን አብራርተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,13.854,11.372,0.636,13.854,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_722b92439def,train,የእንግሊዝ መንግስት የህጻናት ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ሊጀምር መሆኑን መግለጹ ለዚህ አንዱ ማሳያ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,7.053,6.742,0.0,7.053,-24.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0909f6760a59,train,ተመራቂዎች በቆይታቸው በቀሰሙት እውቀትና ክህሎት በመጠቀም የአገሪቱን እድገት ለማፋጠን እንዲተጉ አሳስበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.213,6.804,0.41,7.213,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f09eaaedd577,train,በመምሪያው የወንጀል መከላከል ዘርፍ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ እንደገለፁት፤ ህብረተሰቡ የገናና የጥምቀት በዓላትን በተረጋጋ መንገድ ለማክበር እንዲችል አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል።,spk_5bd6395b9493,am,13.733,11.993,0.331,13.733,-27.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_632a3ec96ad7,train,በጤና ሚኒስቴር የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች ጤና ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶክተር ገመቹ አቤ በበኩላቸው፤ መንግስት የወጣቶችን ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወነ ያለው ተግባር የሚበረታታ ነው ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,15.414,13.105,0.351,15.414,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ab9203e9325,train,ስድስተኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል።,spk_5bd6395b9493,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efe563514075,train,የባህል ዲፕሎማሲ ለህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ወሳኝ መሆኑን አመልክተው፤ በመዲናዋ ለሚኖሩ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የቀረበው ዝግጅትም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው ብለዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,15.293,14.518,0.375,15.293,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53fde3e09a99,train,ባለፈው በጀት ዓመት የሥራ እድል እንዲያገኙና ሀብት እንዲያፈሩ ድጋፍ መስጠትን  ጨምሮ  በሌሎችም ተሳታፊነታቸውንና ተጠቃሚነታቸው እንዲያድግ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.334,10.957,0.0,11.334,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73501f0890a4,train,የትራፊክ አደጋና የመንገድ ደሕንነትን በተመለከተ በስርዓተ ትምህርት ወደ ትግበራ ከመግባት  ጀምሮ የግንዛቤ የመፍጠር ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,8.412,0.0,9.653,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3d22d50fdc7c,train,ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ የህዝቡን አብሮነት የበለጠ የሚያጠናክሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር የተጣለባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡም አመላክተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.733,10.755,0.0,11.733,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ff2cee6444db,train,ወደፊትም የየአካባቢ አመራሮች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሠሩትን ሞዴል መንደሮች በመጪው ዓመት በየዞኑ ወደ100 ቤቶች እንዲያሳድጉ አሳስባለሁ ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.053,9.626,0.0,10.053,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ad3f94dba11d,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደሃዋሳ ከተማ የመጡ ወጣቶች በከተማዋ የጽዳት ሥራ በማከናወንና ደም በመለገስ የአገልግሎት ሥራቸውን መጀመራቸው የሚታወስ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,10.934,9.37,0.0,10.934,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_df09a5c9268a,train,የክረምት ጊዜዋን ሀገርና ህዝብን የሚጠቅሙ ተግባራትን በማከናወን በማሳለፏ ደስተኛ መሆኗንም ወጣት ኤልሳቤት ተናግራለች።,spk_7f8b69b6444a,am,8.053,6.869,0.0,8.053,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_44278e6d53d4,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የመሠረት ድንጋዩን ካኖሩ በኋላ ባደረጉት ንግግር በራስ አቅም በመረዳዳትና በመቀናጀት የትኛውንም ችግር መፍታት እንደሚቻል በተግባር እየታየ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.454,13.055,0.0,13.454,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c0edbf0179b1,train,"በሀገሪቱ  የደመቁ ባህሎችና  ቋንቋዎች እንዳሉ ጠቅሰው፤ ከነዚህም የሀዲያ የዘመን መለወጫ ""ያሆዴ "" አንዱ ስለመሆኑ ተናግረዋል።",spk_7f8b69b6444a,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e3db8c0cb003,train,ባለስልጣኑ ከድሬዳዋ የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመቀናጀት የሞተር አልባ የትራንስፖርት አማራጮች በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ቅስቀሳ አካሂዷል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.694,8.986,0.0,10.694,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6f458e465491,train,በተጨማሪም አዲስ የተለቀቀው የበቆሎ ዝርያ ድርቅን መቋቋም የሚችል፣ በአጭር ጊዜ የሚደርስና ምርታማነቱ የተረጋገጠ የምርምር ውጤት እንደሆነ ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_93f80439f885,train,"የቦሮ ሽናሻ የዘመን መለወጫ በዓል ""ጋሪ ዎሮ"" እሴቱ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የማስተዋወቅ ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔረሰቡ ተወላጆች ተናገሩ።",spk_7f8b69b6444a,am,11.493,9.511,0.0,11.493,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_63b3f108ba8f,train,ከህክምና አገልግሎቱ ተጠቃሚዎች መካከል የኤጄርሳ ላፎ ወረዳ ነዋሪው ወይዘሮ ቀናቱ ድንቁ በፊት ሁለቱም ዓይናቸው በሞራ ተሸፍኖ ለማየት ሲቸገሩ እንደነበር ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.813,11.704,0.0,13.813,-21.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_89b004afabe1,train,በተጨማሪም የጤና ባለሙያዎች  ለሕብረተሰቡ ስለ ወባ በሽታ መንስኤ፣ መከላከያ መንገዶችና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ትምሕርት እየሰጡ ናቸው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_14eab820defa,train,ከዚህ ቀደም የውሃ ፕሮጀክቶች ተገንብተው እንዳለቁ የአገልግሎት ፍተሻና ሙከራ ሳይደረግባቸው ርክክብ ይደረግ የነበረ ቢሆንም አሁን ይህንን አሰራር በመቀየር በሙከራ በትክክል አገልግሎት መስጠታቸው ሲረጋገጥ ብቻ ርክክብ የሚደረግ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.213,14.635,0.0,16.213,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b1b183764f22,train,ኢሬቻ የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በመቻቻል፣ በመከባበር እና በመፈቃቀር በጋራ የሚኖሩባት ሀገር መሆኗን ከሚያሳዩባቸው ሁነቶች መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.934,10.138,0.0,10.934,-21.3,male,18-24,other,16000,4,0 clip_0db455438e53,train,በተጨማሪም ስምምነቱ በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል የዘርፉ የህክምና ባለሙያዎች ዓለም አቀፍ ልምድ እንዲያገኙና የተሻለ የህክምናና የምርምር ስራዎችን በስፋት ለማካሄድ እንደሚረዳ ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,10.854,10.477,0.0,10.854,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ac7babea9e31,train,የህዝቡን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከርም በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች እንደሚከናወን አስረድተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,7.949,0.0,8.493,-21.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7451035b2c13,train,ህዝብና መንግስት የሰጣቸውን አደራ በጀግንነት እና በታማኝነት እንደሚወጡ ጠቁመዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,4.614,4.614,0.0,4.614,-21.1,male,18-24,other,16000,4,0 clip_74addbcb61f5,train,ኢትዮጵያ ስደተኞችን በክብር ተቀብላ በማስተናገድ በአርዓያነት የሚወሰድ ሚና እየተወጣች ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,11.414,8.801,0.0,11.414,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5d72cfe99e37,train,በዓሉ በጋምቤላ ከተማ በድምቀት መከበሩ የኦሮሚያና የጋምቤላ ህዝቦችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.774,10.293,0.0,10.774,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1c6b2184dd13,train,በሆስፒታሉ በተደረገላቸው ነጻ ዓይን የሞራ የቀዶ ህክምና የዓይን ብርሃናቸው መመለሱንና በዚህም መደሰታቸውን ገልጸው የበጎ ፈቃደኞቹንም አመስግነዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.854,10.499,0.0,10.854,-20.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3b2bcb291fb2,train,የሐረሪ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ሰብሳቢ ሸህ አብዱሰላም ጅብሪል፤ ጉባዔው የሃይማኖት ተቋማት በየቤተ- እምነታችን ለምዕመኑ የምንሰጠው የሰላም አስተምህሮ፣ እርቅ እና ይቅርታን የሚያጎለብት እንዲሁም ለአገር ሰላም መስፈን አስተዋጽኦ የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.134,14.317,0.0,16.134,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d1c726b76af2,train,አሁን ያለንበት የድህረ እውነት ዘመን ውሸትና ጩኸት የነገሰበት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አለመስራት ብቻ ሳይሆን የተሰራ እንደሚያፈርስ ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,9.046,0.0,9.653,-24.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_61ae5448f018,train,በዚህም በርካታ ወጣቶች ለነፃ አገልግሎቱ ክረምት ከበጋ እየተሳተፉ መሆኑን አንስተው በዚህም በርካታ ወገኖች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.094,8.27,0.0,9.094,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f8b27a7b0f20,train,ይሄውም በአፍሪካ እውቀትና ኢኖቬሽን መር ማህበረሰብ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8a40ecf55c07,train,በሽታውን ለመቀነስ ከግብር ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመሆን ለአካባቢው ነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.973,8.784,0.0,9.973,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5b3e75d42fa6,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልመሀዲ በበኩላቸው፤  ሀገሪቱ ብዝሃነትና ተዝቆ የማያልቅ የቱባ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት መሆኗን አንስተው፤ እሴቶቹ  ለአብሮነትና ለሰላም ግንባታ መጠናከር ጉልህ ሚና አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,16.294,14.929,0.0,16.294,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_db25badb9387,train,በመግለጫቸውም፤ ሠንደቅ ዓላማ የቀደሙ አባቶቻችን ለሀገራቸው ክብር ሲሉ በጀግንነት መስዋዕትነት የከፈሉበትና ነፃነትን ያጎናፀፈ አርማ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.754,10.102,0.0,10.754,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e62f7e498298,train,"የኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነት ማህበር በሳይበር ደህንነት ላይ ትኩረት ያደረገ “ዓለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ"" በሚል ሀሳብ ጉባዔ እያካሄደ ይገኛል።",spk_7f8b69b6444a,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6edac3cec5f5,train,ሆኖም የወጡ ህጎችን በአግባቡ ከመተግባር አኳያ ክፍተቶች እንዳሉ ጠቅሰው በተለይ በትምህርት፣ በጤና መሠረተ ልማትና በሌሎችም ዘርፎች የተበታተነ የህግ አተገባበር መኖሩን በክፍተት አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.094,11.414,0.0,13.094,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5e048d5ff9c2,train,ሁሉም የቀበሌው ነዋሪ በተሰጠው ትምሕርት የወባ በሽታ አምጪ ትንኝ የምትፈለፈልበትን ቦታ እየለየ የማዳፈንና የማፅዳት ስራ እያከናወንን እንገኛለን ያሉት ደግሞ በጉባላፍቶ ወረዳ የገዶ በር ቀበሌ ነዋሪ መለሰ ሰጠኝ ናቸው።,spk_7f8b69b6444a,am,18.334,16.825,0.0,18.334,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e848ecd28c09,train,👉 የዐይን ጤና በምን በምን ምክንያት ሊጎዳ ይችላል?,spk_7f8b69b6444a,am,2.494,2.175,0.0,2.494,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_93a4dede2c8c,train,በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያካተተ ውይይት በተለያዩ አካባቢዎች እየተደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.733,9.823,0.0,11.733,-20.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ee036e13ecd3,train,ሊድስ ዩናይትድ ከኖርዊች ሲቲ፣ ፉልሃም  ከሳውዝሃምፕተን፣ ዌስትሃም ዩናይትድ ከማክስፊልድ እና ብሬንትፎርድ አሸናፊ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከፖርት ቫሌ እና ብሪስቶል ሲቲ አሸናፊ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የኤፍኤ ካፕ አምስተኛ ዙር መርሐ-ግብር የካቲት 28 እና 29 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።,spk_7f8b69b6444a,am,20.694,18.59,0.0,20.694,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8f78154f3d03,train,ፎረሙ የአፍሪካ ኢኖቬተሮች የስራ ውጤቶች የሚቀርቡበት መሆኑን ገልጿል።,spk_7f8b69b6444a,am,5.213,4.705,0.0,5.213,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_79fce9b1177c,train,የውይይት መድረኩ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከክልሉ ዞኖችና የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎችና አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።.,spk_7f8b69b6444a,am,9.334,8.708,0.0,9.334,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1b9f1de62b8c,train,ለዚህ ደግሞ ፈጠራ የታከለበት ታዳሽ ኃይልን ማስፋት፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት፣ ቀጣይነት ያለው ግብርናን ማሳደግ፣ እንዲሁም ለወጣቶች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ ሊተኮር ይገባል ነው ያሉት፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,13.213,12.569,0.0,13.213,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fda79f8cb01d,train,በመስክ ምልክታው የክልል፣ የዞና እና የወረዳ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች ተገኝተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.694,7.331,0.0,8.694,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e98f607cb223,train,ሪፎርሙ በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍና የልማት ግቦች እንዲሳኩ በማድረግ ረገድ መሰረት እንደሚጥል አስረድተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.733,11.53,0.0,12.733,-24.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_098e4856d2d9,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል የአፈርና አካባቢ ጥበቃ፣ የችግኝ ተከላ፤ የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ እገዛ፣ የሥነ ተዋልዶ ጤና እና በሽታ መከላከል እንዲሁም የደም ልገሳ ተጠቃሽ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.334,12.578,0.0,13.334,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a8eebf638222,train,የትምህርት ሚኒስቴር ስትራቴጂክ ጉዳየች ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ገላዬ ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት በበጀት አመቱ ሶስት ወራት የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች መከናወናችውን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.614,13.178,0.0,13.614,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dd82cc47ade4,train,በሰቆጣ ወረዳ የሽመድር ቀበሌ ነዋሪ ወጣት አለምናት ቢበይን በሰጠችው አስተያየት፤ የሻደይ በዓል በጉጉትና በፍቅር የምንጠብቀው ታላቁ ባህላችን ነው ብላለች።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.854,8.482,0.371,8.854,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2145b91f220,train,በጉባላፍቶ ወረዳ የጉባርጃ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ መሠረት በለጠ በበኩላቸው ፤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ  እየኖርኩ ለሶስት ልጆቼ የትምሕርት ቁሳቁስ ለማሟላት ከብዶኝ ነበር ሲሉ አስታውሰዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.094,8.729,0.365,9.094,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_478aad8e22b4,train,90 በመቶ የሚሆኑ የገጠር ሴቶች ከቀበሌ ጀምሮ ባሉ አደረጃጀቶች በልማት ህብረት እንዲደራጁና የራሳቸውን ሃብት እንዲያፈሩ እየተደረገ መሆኑንም ነው ሚኒስትሯ የተናገሩት።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.733,8.937,0.352,9.733,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a13bf834021b,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን ታሪኩ በበኩላቸው፤ ቤተ-መጽሐፍቱ የዜጎችን የንባብ ፍላጎት በሚመጥን መልኩ የ24 ሰዓት አገልግሎት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.173,6.817,0.356,7.173,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c71d2674fb6,train,የክልሉ ጤና ቢሮ በየደረጃው ለሚገኘው አመራርና የዘርፉ ተዋናዮች ያዘጋጀው ክልላዊ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የንቅናቄ መድረክ በባህር ዳር  ተካሄዷል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.774,8.423,0.35,8.774,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee3d5c68276d,train,የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ስመኝ ውቤ እንዳሉት፤ በአስፈፃሚ ተቋማት የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን የመመርመር፣ ጥናት የማድረግ፣ ግንዛቤ የመፍጠርና የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 ቁጥር ሶስትን የመቆጣጠር ሚና አለው፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,17.534,15.263,0.377,17.534,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_182c9a034bae,train,ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች እስከአሁን ካዝመዘገበቻቸው መካከል የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ሥርዓት፣ ጥምቀት በዓል፣ ፊቼ ጫምባላላ፣ የገዳ ሥርዓት፣ ሸዋል ዒድና ሄራ ሂሳ ይገኙበታል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.694,11.33,0.363,11.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ede771b3318,train,የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ስርዓት የመረዳዳትና የመተጋገዝ መርህ  ላይ መመስረቱ  በተለይም አነስተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን  ጤና አገልግሎት ዋስትና መስጠት እንደሚያስችል አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.694,12.335,0.358,12.694,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abd38735317d,train,• የቤተሰብ ታሪክ (እንደ እናት፣ እህት ወይም ሴት ልጅ)፣ የዕድሜ መጨመር (ከ40 ዓመት በላይ መሆን)፣ ጡት አለማጥባት፣ የመጀመሪያ ልጅን ዘግይቶ መውለድ፣ የአካል ክብደት መጨመር፣ የስብ ክምችት መብዛት፣ የሆርሞን መጋለጥ (ለረጅም ጊዜ ለኤስትሮጅን መጋለጥ)፣ የአልኮል መጠጥ ማብዛት፣ ሲጋራ ማጨስ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ በዋናነት የሚጠቀሱ የጡት ካንሰር አጋላጮች መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,22.453,20.337,0.341,22.453,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4cf24158356d,train,"""ከተማችን ትልማ፣ አገራችንም ትደግ ብለን የምናስብ ከሆነ ለአካባቢያችን ዘላቂ ሰላም የምንቆጥበው ጉልበትና ጊዜ ሊኖር አይገባም"" ያሉት ደግሞ አቶ አሰፋ ደስታ የተባሉ የሀገር ሽማግሌ ናቸው።",spk_8edf8fc5ad4d,am,12.014,11.33,0.376,12.014,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efa6a3b1f792,train,ኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ታሪኩ ታደሰ በበኩላቸው ግንባታው ከዚህ በፊት የነበሩትን ውስን አገልግሎቶችን በስፋት ለማድረስ እንደሚያግዝ ተናግረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.053,9.255,0.368,10.053,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4ad73e7a3b4,train,የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገራዊ ጉዳይ ላይ መምከር ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ የወደፊት እጣ ፋንታ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.014,7.657,0.356,8.014,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ef1d68f9726,train,የመንግስትን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተጠያቂነት የሰፈነበት የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.173,5.811,0.362,6.173,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb0454d395bd,train,የገቢ ረሱ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዶ ዓሊ በበኩላቸው እንደገለፁት ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ  ለአቅመ ደካሞች ቤት መስራትና ለ1 ሺህ ተማሪዎች ያደረጉት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍን አመስግነዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.493,12.142,0.352,12.493,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_016eb30ed5eb,train,የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን(ኢጋድ) በአዲሱ ዓመት በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ማስፈንና አካታች እድገትን ማረጋገጥ ላይ አበክሮ እንደሚሰራ የተቋሙ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.568,0.365,9.934,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35ff0cf4a5ca,train,)- በመደጋገፍና በመተጋገዝ የምንሰራው የበጎ አድራጎት ስራ ለአቅመ ደካማ ወገኖቻችን አቅም ነው ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.454,8.083,0.371,8.454,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac779cc63a55,train,ከወጣቶቹ መካከል በላይነህ ደጉ፤ ችግርን  በምክክር  መፍታት የሰለጠነ ማህበረሰብ መገለጫ በመሆኑ ይህንኑ መንገድ በመከተል ለተግባራዊነቱ የድርሻችንን እየተወጣን እንገኛለን ብሏል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.454,8.567,0.369,9.454,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0ed52bf7bbc,train,በተለይም ለግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች በአካባቢው ከሚገኙ ሀብቶች የሚገኙ መሆኑ ያላየነው ብዙ ሀብት በእጃችን እንዳለ የሚያሳይ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.813,7.784,0.382,8.813,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fb20f32adae,train,በመሆኑም በዚህ ሂደት በተለይም የሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መሰል የውይይት መድረኮች በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.454,7.652,0.367,8.454,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59bcf00cabd2,train,ለዚሕም በክልሉ የሚገኙ ጤና ተቋማት ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለማኅበረሰብ እንዲሰጡ ዘመናዊ የላብራቶሪ ግብዓቶችን ተደራሽ ማድረግ ቀዳሚ ተግባር ተደርጎ መሠራቱን አስታውቀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.573,8.204,0.37,8.573,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c81a3412aa99,train,በተለይም ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋን በመፍጠር ረገድ የሚከናወኑ ተግባራት ወጣቶች በአገር ሁለንተናዊ እድገት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ እንዲያጠናክሩ እድል ፈጥሯል  ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.014,8.669,0.345,9.014,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1313482a43a,train,በዕለቱ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የአፋር ክልል ፕላን ቢሮ ሃላፊ አቶ ዓሊ መሐመድ እንደተናገሩት ክልሉ ከአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ተጨባጭ ጥቅሞችን እያስገኘ ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.973,9.629,0.345,9.973,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_680d74557344,train,የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ያምሮት አንዷለም በበኩላቸው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ በ1 ሺህ 195 ወረዳዎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት እየተተገበረ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,13.534,13.145,0.389,13.534,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc669912b3bc,train,የዘንድሮውን ሻደይ በዓል እንደወትሮው ሁሉ በደመቀ መልኩ ለማክበር የሻደይ ቀሚስ፣ ድሪ ፣ማርዳ፣ መስቀልና የመሳሰሉ ጌጣጌጦችን ገዝታ ማዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.934,7.59,0.344,7.934,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97561a708ba7,train,የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባትና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክሩ የባህልና ኪነጥበብ ሥራዎችን እንደሚያቀርቡም ጠቁመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.413,5.049,0.364,5.413,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_033fedf2cac6,train,በተለይም ባለፉት የለውጥ ዓመታት በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ላይ ትኩረት ያደረገ የጤና አጠባበቅ ሥርዓት መዘርጋት ዋነኛው የሥራ መስክ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.774,9.401,0.373,9.774,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c14f4a63aed7,train,ኢትዮጵያውያን እየተባበርን መስራት ሰንችል አቅማችን ይጨምራል ያሉት ሚኒስትሩ፤ በድምሩ ይኸን መሠል ተግባር መጠናከራቸው ድጋፍን  በቀጣይ በራስ አቅም   መሸፈን እንደሚቻል ማሳያ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.373,10.992,0.382,11.373,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1f781ddd791,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመደበኛ ፍርድ ቤቶች 61 ሺህ 932 የፍትሐ ብሔር እና የወንጀል መዝገቦች መቅረባቸውን አመልክተው በ60 ሺህ 441ዱ ላይ ውሳኔ በማስተላለፍ የእቅዱን 97 ነጥብ 58 በመቶ ማከናወን መቻሉን ገልፀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,14.293,13.332,0.365,14.293,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33eef152ef8e,train,በዚህም በኢፌዴሪ ህገ መንግስት ማንኛውም ሰው በማንኛውም የማሰራጫ ዘዴ ማንኛውንም መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት መብት እንዳለው መደንገጉን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.032,0.364,9.934,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93c3567d3cd8,train,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሆሳዕና ከተማ ""የሴቶች፤የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_8edf8fc5ad4d,am,10.014,9.083,0.367,10.014,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51280688d8c6,train,የበደኖ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ራዚያ አብዱላሂ በበኩላቸው በከተማው ተገንብቶ  በየቀበሌው የተዳረሰው የንፁህ መጠጥ ውሃ  ችግሩን መቅረፉን  አመልክተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.413,7.057,0.356,7.413,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80eefcb4e194,train,በክልሉ አረጋውያንን በመደገፍ፣ ደም በመለገስ፣ የተማሪዎች የመማሪያ ደብተርና ሌሎች ድጋፎችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እያከናወነ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.053,5.68,0.373,6.053,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b59fc528d6c3,train,ሌላኛው ተሳታፊ የጊነር አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ እስኪያጅ አቶ ኑር ዛላም፤ የታማሚን ደሕንነት ለማስጠበቅ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.334,7.527,0.366,8.334,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_09a50690ece4,train,ሚኒስትሯ ፕሮግራሙ በሙከራ ደረጃ በጋምቤላ ክልል እንደሚጀመርና በሌሎች ክልሎችም እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.973,5.612,0.362,5.973,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e66581a3def,train,አባ ገዳዎችና ሃዳ ሲንቄዎች ማልደው ወደ ሆራ ሀርሰዴ ሀይቅ በማምራት ከዘመን ወደ ዘመን በሰላም ላሸጋገራቸው ፈጣሪ ምስጋና በማድረስ መርሐ ግብሩን አስጀምረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.553,0.381,9.934,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1b2b312abc8,train,"የቦሮ ሽናሻ ""ጋሪ ዎሮ "" የዘመን መለወጫ በዓል   ይቅር ባይነት እና  ማህበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት  ነው ሲሉ  የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል   ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።",spk_8edf8fc5ad4d,am,10.854,9.996,0.354,10.854,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3926eb9dacf9,train,በምክክሩ ማጠቃላያ ላይ የኦሮሚያ ክልል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.893,10.117,0.372,10.893,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a8a65c07b9a,train,በዚህም ከ200 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ ዘመናዊ የጤና ጣቢያ፣ የጤና ጣቢያ ማስፋፊያዎች፣ የደረጃ ማሻሻያዎችና ጤና ኬላዎች ዛሬ መመረቃቸውን በማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.334,11.468,0.353,12.334,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0bb302acb101,train,በክልሉ የተደራጁ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችም ህብረተሰቡ ከአካባቢው ሳይርቅ አገልግሎት እንዲያገኝ ማስቻለቸውን ጠቁመው፤  አመርቂ ውጤትም እየተገኘ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.493,10.136,0.357,10.493,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed22fdb38680,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የኮይሻ ግድብን ለሁለተኛ ጊዜ መጎብኘታቸውን በመግለጽ አሁን በተመለከቱት አፈጻጸም መደነቃቸውን አንስተዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.973,10.109,0.357,10.973,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4858aec8f103,train,የእምነቱ ተከታዮችም የአረፋን በዓል መልካም በመስራትና አቅመደካሞችን በማሰብ በአብሮነት ማክበር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ac0b907c8bc,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ዳዊት ተፈራ በ11ኛው እና አለኝታ ማርቆስ በ31ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ddb3587d00a,train,በኮሪደር ልማቱ አዳዲስ የአስፋልት መንገዶች የተገነቡ በመሆኑ ቀደም ሲል እግረኛና ብስክሌተኛ ከተሽከርካሪ ጋር ተቀይጠው በመጓዝ ለአደጋ መንስኤ የነበሩ ሁኔታዎች ቀርተዋል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.493,12.293,0.328,13.493,-18.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_522b8a85af5c,train,በተያያዘ ዜና በባንኩ የደብረማርቆስ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ አፈወርቅ ሰንደቁ እንደገለጹት 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ ለ228 አቅመ ደካሞች ድጋፍ ተደርጓል።,spk_6ab30e407c69,am,11.313,10.362,0.398,11.313,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f1406826c58,train,በ'ጉሚ በለል' የውይይት መድረክ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ እና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ብርቱ ውይይቶች እየተደረጉ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.573,8.677,0.897,9.573,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e6159fcdb8e,train,ከክትባት ምርት እስከ መድሀኒት አቅርቦት ጠንካራ ስራ በመስራት የጤና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስረድተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.574,6.957,0.616,7.574,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_543bfd5e1b4c,train,በኢትዮጵያ የትምህርት ምዘና ስርዓቱ ላይ የተለያዩ ማሻሻያዎች እየተደረጉ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,5.753,5.753,0.0,5.753,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7647d0270ede,train,በተለይ ከዚህ በፊት በባሌና አካባቢዋ ለማግኘት ያስቸግሩ የነበሩ የሲቲ እስካን፣ ኢንዶስኮፒና ሌሎች ከፍተኛ የህክምና አገልግሎቶችን በሆስፒታሉ እየተሰጡ መሆኑን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.014,11.231,0.0,12.014,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e7530e2dc90,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላን ጨምሮ የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት እድሳትና ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረጉ ምስጋና ያቀረቡት ደግሞ የሶማሌ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ሀሰን ሼህ ዩስፍ ናቸው።,spk_6ab30e407c69,am,16.413,15.949,0.464,16.413,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b06de3bd561,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ አካባቢ የሚሰጠውን የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ ትኩረት መሰጠቱ ተገለጸ።,spk_6ab30e407c69,am,7.924,7.924,0.0,7.924,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3f751de2bd7,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጨረሻ ዙር መርሐ - ግብር ዛሬ ማምሻውን 18 ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰዓት ተደርገዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.444,6.444,0.0,6.444,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3bae4812aaf,train,የማንችስተር ዩናይትድ የቀድሞ ተጫዋች ካሪክ በ12 ዓመት የተጫዋችነት ቆይታው አምስት የፕሪሚየር ሊግ ጨምሮ 18 ዋንጫዎችን አንስቷል።,spk_6ab30e407c69,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ca2d7a94881,train,በሽታው ይበልጥ ህፃናትን እያጠቃ በመሆኑ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች  የሆኑ ህፃናት ክትባቱን ይወስዳሉ ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.194,6.439,0.402,7.194,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00174bef0ba6,train,ሀደ ሲንቄ ሸምሲያ ጉተማ በሰጡት አስተያየት ለትውልድ የሚሻገሩ ድንቅ የልማት ሥራዎች ማየታቸውን አንስተው፥ አንድነት ፓርክና ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የኩራት መገለጫዎቻችን ናቸው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.014,11.126,0.555,12.014,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7129111dd5d2,train,አዲስ አበባም በኮሪደር ልማት ውብና ጽዱ ሆና በማየታቸው መደነቃቸውን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,5.442,5.442,0.0,5.442,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_369b2ed87dd9,train,ስፖርታዊ  ውድድሮች የክልሉን ማህበረሰብ አንድነትና የእርስ በርስ ግንኙነት ያጠናክራሉ ያሉት ድግሞ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ ንጉሴ አስረስ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_6ab30e407c69,am,10.884,10.58,0.304,10.884,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30d20772cd0a,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ ከተማ የተዘጋጀውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.053,11.648,0.406,12.053,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb27a8ac9629,train,የኢሬቻ በዓል ለቱሪዝም ዘርፉ እድገት እና ለሰላም እሴት ግንባታ ፋይዳው የላቀ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,spk_6ab30e407c69,am,8.194,7.729,0.465,8.194,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae681d59a8de,train,በወንዶች አትሌት ሀጎስ ገብረህይወት አሸንፏል።,spk_6ab30e407c69,am,3.048,2.683,0.364,3.048,-18.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04860eda118e,train,በክረምቱ የክልሉን ወጣቶች ጨምሮ ሁሉንም በጎ ፈቃደኞች በማሳተፍ በተለይም ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.233,10.881,0.352,11.233,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56c14949fda5,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከብራይተን ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በኦልትራፎርድ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_6ab30e407c69,am,8.313,7.94,0.373,8.313,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3ece13962a6,train,የመቀሌ 7ዐ እንደርታው ጋትሉዋክ ቱት በ62ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_6ab30e407c69,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f93372d7da6,train,የደብረ ማርቆስ ከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ተወካይ ወይዘሮ ትግስት ልየው እንዳሉት ባንኩ ችግረኞችን በመለየት ያደረገው ድጋፍ የሚመሰገንና ሊበረታታ የሚገባው ነው።,spk_6ab30e407c69,am,10.153,9.765,0.0,10.153,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eee7c25fdfc,train,በተለይም የፌዴራል ተቋማት በየክልሉ የሚያከናውኑት የበጎ ፈቃድ ስራዎች ኢትዮዽያን ቀርበው እንዲያውቋትና የሚያከናውኑትን ስራ እንዲያጠናክሩ እያደረገ መጥቷል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.834,9.497,0.336,9.834,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a294b77d7941,train,በኢትዮጵያ የትምህርት ምዘና ስርዓቱ ላይ እየተካሄደ ያለው ለውጥ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በጎ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።,spk_6ab30e407c69,am,10.449,10.123,0.0,10.449,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f71db068bf5b,train,የድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል አቶ መሐመድ ሀሰን በሰጡት አስተያየት አቅመ ደካማ በመሆናቸው የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ተደስተው እንዲውሉ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.274,9.781,0.492,10.274,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dfae85a0aa9,train,የቤተ-መንግስት እድሳት ስራው ታሪክና ቅርስ እንዴት መጠበቅ እንደሚቻል ያሳየ መሆኑን ገልጸው በለውጡ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢትዮጵያ እደገት ትልቅ ተስፋ ናቸው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.633,10.317,0.317,10.633,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1a3db1084b8,train,እስካሁንም ቀደም ሲል በላክነው ሠነድ ላይ ከዩኔስኮ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ገምጋሚ ኮሚቴ በተለያየ ጊዜ ለቀረቡልን ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተናል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.534,9.989,0.544,10.534,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b13114abb27f,train,ወይዘሮ አይናለም በቀለ በበኩላቸው ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከብረውና በርካታ ውብ እሴቶች ያሉት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.966,6.647,0.319,6.966,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f192f6e12e20,train,በባንኩ የደሴ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ሰኢድ ዓሊ እንደገለጹት፣ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል አስመልክቶ በደሴ ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካሞች ድጋፍ ተደርጓል።,spk_6ab30e407c69,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db47644eb6b7,train,የበጎ ፈቃድ ተግባር መደጋገፍንና አብሮነትን የሚያጎለብት በመሆኑ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡,spk_6ab30e407c69,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d646a6b41a8,train,የዘንድሮውን ሻደይ በዓል እንደወትሮው ሁሉ በደመቀ መልኩ ለማክበር የሻደይ ቀሚስ፣ ድሪ ፣ማርዳ፣ መስቀልና የመሳሰሉ ጌጣጌጦችን ገዝታ ማዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_6ab30e407c69,am,10.928,10.414,0.514,10.928,-19.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82e4ef29d501,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ሰይድ አራጋው በበኩላቸው፤ በዘንድሮው የክረምት ወራት 131 ሺህ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ ከ140ሺህ በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንድሚሰራ አብራርተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.453,13.453,0.0,13.453,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb2f09443400,train,በካፋ ዞን የሚገኙ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት ለቱሪስቶች ክፍት ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_6ab30e407c69,am,10.674,10.306,0.367,10.674,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fa25e30b5d9,train,በተለይም በዓሉ በዩኒቨርሲቲው  መከበሩ አብሮነትና አንድነትን እያጠናከረና በተማሪዎች መካከል የእርስ በርስ ትውውቅና መደጋገፍን እያጎለበተ  መምጣቱን  ተናግረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.414,10.436,0.349,11.414,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfb1a79dca21,train,የአውደ ጥናቱ ዓላማም የጥናትና ምርምር ስራዎቹን በግብዓት በማዳበር ለአስፈፃሚውና ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.614,11.592,0.371,12.614,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0e68553d7c3,train,ቼልሲ እና ቦርንማውዝ ሁለት አቻ ተለያይተዋል። ኤንዞ ፈርናንዴዝ በጨዋታ እና ኮል ፓልመር በፍጹም ቅጣት ምት ለቼልሲ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.614,6.237,0.376,6.614,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aece7426aaf4,train,የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ የበጎ ፈቃድ ተግባራትን ማጠናከር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስገነዘበ፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,15.6,13.787,0.973,15.6,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c14092e2c436,train,ኢትዮ ቴሌኮም 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን በማስመልከት ያዘጋጀውን ሁለት ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማቶች ለአሸናፊ ደንበኞቹ አስረክቧል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,9.493,9.069,0.424,9.493,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9dd58918349,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ በጥናትና ምርምር ታግዞ የተጣለበትን የህዝብና የመንግስት ሀላፊነት የበለጠ ለመወጣት አቅም የሚፈጥርለት መሆኑ ተመለከተ።,spk_1d5d624fc64e,am,11.133,10.77,0.364,11.133,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a033d517f25,train,ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 989 ተማሪዎች በአድዋ ድል መታሰቢያ እያስመረቀ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.894,7.439,0.455,7.894,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea4b741ca0b7,train,በዚህም የተለያዩ የልማት ኢኒሼቲቮች መተግበራቸውን ጠቁመው፤ የሌማት ትሩፋት፣ የስንዴ ልማት፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ሌሎችን ለአብነት አንስተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.573,8.82,0.37,9.573,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d9d2d092246,train,ወረርሺኞችን ተባብሮ መከላከል ላይ አለም ጠንክሮ እንዲሰራ ያሳሰቡት ዶ/ር ማይክ ወደፊት ሊከሰት የሚችለው የከፋ ወረርሺኝ ይቅርና አሁን ያለውን ለመቋቋም አለም “ሙሉ በሙሉ” ዝግጁ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,12.254,11.89,0.363,12.254,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c7e0b8d752,train,የምርምሩ ግኝቶች በቅርቡ በሚታተመው ኢንተርናሽናል ሳይንቲፊክ ጆርናል ለእይታ እንደሚበቃም በመረጃው ተመልክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.534,8.308,0.349,9.534,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d695bc78f0e4,train,በተለይም ሀገራችን ያላትን ምቹ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም እና የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ መረባረብ እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.04,10.266,1.774,12.04,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79d85de276c8,train,ኮሌጁ በወንጀል መከላከል፣ በፖሊሳዊ አሰራርና በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ባከናወናቸው የጥናትና ምርምር ውጤቶች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት በአዳማ እያካሄደ ነው።,spk_1d5d624fc64e,am,10.293,9.908,0.386,10.293,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb54ca6ab640,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ18 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.934,4.577,0.357,4.934,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e5d235e9f3,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጋብርኤል ማጋሌስ፣ ማርቲን ዙቢሜንዲ፣ሊያንድሮ ትሮሳርድ እና ጋብርኤል ጄሱስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.254,7.892,0.361,8.254,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b402f99e06b,train,ውጤቱን ተከትሎ አዳማ ከተማ በ31 ነጥብ አምስተኛ፣ የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ20 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.093,6.742,0.351,7.093,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d572c38d8db,train,በወልቂጤ ከተማ የበድረዲን መስጂድ የመጅሊስ ምርጫ አስፈጻሚ አቶ ሪድዋን መኪዩ አወል እንዳሉት በመስጂዱ ውስጥ 553 መራጮች መመዝገባቸውንና በዛሬው እለትም ድምጻቸውን በነጻነት በመስጠት መሳተፋቸውን ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,14.094,12.726,0.486,14.094,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_094f2206caa7,train,የበለፀገች ሀገርን ለመገንባት በሚደረገው ሀገራዊ ጥረት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_1d5d624fc64e,am,10.68,6.466,1.02,10.68,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56492c1638ac,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጠንባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ኢንጅነር ሀብታሙ በላይነህ በበኩላቸው፤ ሲምፖዚየሙ የክልሉን ባህል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ ምቹ እድል የሚፈጥር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.373,12.024,0.349,12.373,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3573b98f83a,train,ግጭቶችን በማቆም ወደ ሰላማዊ አማራጭ መመለስ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.093,3.651,0.442,4.093,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e36cde8adca2,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባስኬቶ የመጡት አቶ ወንዳፍራሽ ንጉሴ እንደገለጹት በየአካባቢው የሚከበሩ የብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላት ለህዝቦች አንድነትና ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ አላቸው።,spk_1d5d624fc64e,am,13.293,12.936,0.358,13.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cca966b0e16c,train,የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ከኬንያ አቻው ጋር ባደረገው የደረጃ ጨዋታ 3 ለ 0 በማሸነፍ ለአህጉራዊው መድረክ ማለፉን አረጋግጧል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.694,9.319,0.375,9.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6b32e98549f,train,በአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሴቶች ተሳትፎና ንቅናቄ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፋጡማ ሐንፈሬ በበኩላቸው እንደተናገሩት በክልሉ የሴቶችን ጥቃት የመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ነው።,spk_1d5d624fc64e,am,11.774,10.834,0.348,11.774,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4780ee4dbdf7,train,የጎል ኢትዮጵያ ፕሮጀክት መተማ ቅርንጫፍ ማናጀር ዶክተር ተሰማ ረታ በበኩላቸው ድጋፉ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ለማገዝ መደረጉን ጠቁመው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ።,spk_1d5d624fc64e,am,12.893,11.868,0.36,12.893,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3c4aea43540,train,የኢትዮ-ቴሌኮም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መኪና ሽልማቶችን ለባለ ዕድለኛ አሸናፊ ደንበኞቹ አበርክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.934,6.579,0.355,6.934,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0d0933da66b,train,ኮሌጁ ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉን ጠቁመው፣ ለዚህ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጉና በተልዕኮ አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የኮሌጁ አመራሮችና አባላት የማዕረግ እድገትና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,13.813,12.862,0.376,13.813,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92353da70971,train,አል ቡርሃን በሀገሪቱ የተፈጠረውን ቀውስ  ለመፍታት በሚቻልበት ጉዳይ ላይ  ከኢጋድ ሊቀመንበር  ወርቅነህ ገበየሁ ጋር ለመምከር  ፍላጎታቸውን ያሳዩት  ከጅቡቲው ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር  ጌሌ በተወያዩበት   ወቅት ነው፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,13.373,12.085,0.773,13.373,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aa3aef1da85,train,ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት እንዲያድግ አስተዋጽኦ ላደረጉና በተልዕኮ አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የኮሌጁ አመራሮችና አባላት ዛሬ የማዕረግ እድገትና እውቅና ተሰጥቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.653,9.274,0.38,9.653,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6516e3717ca8,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በአብሮነት ማጠናቀቅ እንደተቻለ ሁሉ አብሮነትን የሚያጠናክሩትን ባህላዊ እሴቶች  በመጠቀም ህዝብን ለልማት ማነሳሳትና የልማት ፕሮጀክቶችን ማፋጠን እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,13.293,12.946,0.347,13.293,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d6e3921a394,train,የሐረር የኮሪደር ልማት ምቹ የመኖሪያ አካባቢ ከመፍጠር ባለፈ ከተማዋን ተጨማሪ ውበት እና ድምቀት ያጎናፀፋት መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_1d5d624fc64e,am,8.893,8.123,0.348,8.893,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce149a9923c4,train,በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.774,4.397,0.376,4.774,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d734c43de94,train,ከ1984 ጀምሮ በየዓመቱ ወደ ገዳሙ እንደሚመጡ የጠቆሙት አቶ ጌታቸው ግዛው፥ በዓሉን ኃይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ማክበራቸውን ገልፀዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.78,8.58,1.77,11.78,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a512165c1ed8,train,የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢሬቻ በዓል ልዩ ድምቀት መሆናቸውን በሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የታደሙ ተሳታፊዎች ተናገሩ።,spk_1d5d624fc64e,am,9.534,9.142,0.391,9.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae86206aa0ea,train,መቱ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2ሺህ 157 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.654,6.203,0.451,6.654,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d0f15b41415,train,ከተከሰተ አንድ አመት ያስቆጠረው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ ፤ማህበራዊ እና ሌሎች ቀውሶችን እያስከተለ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.733,8.368,0.365,8.733,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f366449a7eb1,train,በ’ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሸቲቭ’ ስር የሚደረገው የኃይል አቅርቦት ትስስር በታዳሽ ሀይል ሀብት የተሞላችውን ኢትዮጵያን ከመጥቀም ባሻገር የአፍሪካ ቀንድ አገራትን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግራቸው በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ለግሎባል ታይምስ ተናግረዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,17.974,16.611,0.351,17.974,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4726a1b28a8,train,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንዳሉት በክልሉ ባለፉት ዓመታት የአብሮነት እሴቶችን በማጎልበት በተከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተገኝተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,10.014,9.651,0.363,10.014,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_588627b9928d,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ መልካሙ ጸጋዬ በበኩላቸው በአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት የተጀመረው ፕሮጀክት ከዚህ ቀደም ኪነ ህንጻዎችን ብቻ የሚጎበኙ ቱሪስቶች የነገስታቱን ህያው ታሪክ በትእይንት መልክ ጭምር እንዲጎበኙ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,16.093,14.562,0.416,16.093,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e88e61f4d812,train,በርክክቡ ወቅት  ርዕሰ መስተዳድሩ ባደረጉት ንግግር  ፤  የክልሉ መንግስትም ጉዳቱ በደረሰበት አካባቢ ላሉ 150 አባወራዎች መኖሪያ ቤት ሰርቶ ቀደም ብሎ ማስረከቡን አስታውሰዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.573,11.624,0.469,12.573,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fb9a50c7b7fe,train,• በበሽታው ከተያዙ የሌሊት ወፎች ወደ ሰዎች ይተላለፋል።,spk_1d5d624fc64e,am,3.253,2.884,0.37,3.253,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4756db5c6608,train,በህንድ ተከስቷል የተባለው አዲሱ የኮቪድ-19 ዝርያ በዓለም ጤና ድርጅት አሳሳቢ በሚል መመደቡንም ዘገባው አመላክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.173,6.819,0.354,7.173,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_445c962d97ca,train,የብዙአየሁ ህልፈት ድንገተኛ መሆን አሳዛኝ ነው ያለው ጋዜጠኛ የሰራው፤ የመልካምነት መምህር በሆነው ብዙአየሁ ህልፈት ጥልቅ ሀዘን ለተሰማቸው ሁሉ መጽናናትን ተመኝቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.053,10.692,0.361,11.053,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56661d2d019e,train,የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ዋለልኝ ቢምረው በበኩላቸው፤ በከተማዋ በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ለሚከበሩት የገና እና የጥምቀት በዓላት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_1f00d8407321,am,13.854,12.583,0.0,13.854,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08934f122da6,train,በስነ ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ፣ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በተከናወኑ ተግባራት ለውጦች እየተገኙ ነው ብለዋል።,spk_1f00d8407321,am,12.973,12.256,0.36,12.973,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3b96106575b,train,በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ ወርሃዊ የስነ-ጽሁፍ ምሽቱ ተቋማዊ የእርስ በርስ መቀራረብን በማጠናከር ጠንካራ የስራ ባህል ለማጎልበት እንደሚያግዝ ጠቁመዋል።,spk_1f00d8407321,am,12.534,11.04,0.0,12.534,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1473e8351751,train,ታታሪነትን ማወደስ በስራቸው ምስጉን ሰራተኞችን ለመፍጠር ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተው፤ ከዚህ አኳያ መድረኩ የብዙአየሁ ጠንካራ የስራ ክህሎት በሌሎች ሰራተኞች መነሳሳትን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።,spk_1f00d8407321,am,11.694,10.741,0.402,11.694,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b500bbf675c4,train,የገና እና የጥምቀት በዓላት ፀጥታን ለማስከበር በወጣ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ዛሬ ውይይት ተደርጓል።,spk_1f00d8407321,am,5.934,5.314,0.62,5.934,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91161c94e82b,train,የስነ ጽሁፍ አቅም እያላቸው ዕድሉን ያላገኙ ሰራተኞች ያላቸውን ተሰጥኦ የሚገልጡበት መድረክ እንደሚሆንም ገልጸዋል።,spk_1f00d8407321,am,7.494,6.967,0.527,7.494,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec5d8efd5105,train,የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_1f00d8407321,am,8.014,7.095,0.59,8.014,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0694507ecb82,train,የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከላት ከንድፈ ሃሳብ ጀምሮ በመስክ የሚሰጡትን የተግባር ስልጠና ሂደት ኤጀንሲው በካሜራ እየተከታተለ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_09d8d3fae026,am,8.934,7.638,0.0,8.934,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8435fecb8adb,train,በቀጣይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የጤና መድህን አገልግሎት ተደራሽነትን የማስፋት ስራ በልዩ ትኩረት የሚከናወን መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_09d8d3fae026,am,11.774,11.345,0.0,11.774,-20.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71de71a821d2,train,አህጉራዊ የግዢ ማዕቀፉን በ10 ሀገራት በመጀመር ወደሌሎች ለማስፋት መታቀዱንም ተናግረዋል።,spk_09d8d3fae026,am,5.694,5.345,0.0,5.694,-20.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_815ddac4e657,train,በዚህም በክልሉ ከሚገኙ 231 የአሽከርካሪዎች የማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ደረጃውን ያላሟሉ ሰባት ተገኝተው የተሰጣቸው ፈቃድ የተሰረዘ  ሲሆን የስድስቱ ፈቃድ ደግሞ መታገዱን ገልጸዋል።,spk_09d8d3fae026,am,10.373,9.908,0.0,10.373,-19.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_136380595d80,train,"አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ""በቃል ኪዳን ቤተሰብ"" ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በማስተሳሰር ቆይታቸው ይበልጥ የተመቻቸ እንዲሆን እንደሚሰራም አስረድተዋል።",spk_9cd7417df761,am,11.514,8.527,0.332,11.514,-39.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_505f1dfd951f,train,ባለስልጣኑ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችን ዘርፍ በመደገፍ፣ በመከታተልና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጎልበት የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከት መቻሉን አስረድተዋል።,spk_9cd7417df761,am,10.073,8.313,0.503,10.073,-42.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48d6792dddc5,train,በቀጣይም ለሀገራዊ የልማት ዕቅዶች ስኬት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አስተዋጽኦ ላቅ ወዳለ ደረጃ እንዲሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራትን ለማከናወን ክትትልና ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_9cd7417df761,am,13.133,7.784,0.46,13.133,-44.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e04706e7f452,train,በክልሉ ለተገኘው ሠላምና የልማት እንቅስቃሴ የፀጥታ መዋቅሩ ቅንጅታዊ አሰራር የጎላ ሚና ያለው መሆኑን እና በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አቶ አሻድሊ አስገንዝበዋል።,spk_9cd7417df761,am,13.454,13.116,0.0,13.454,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51622fdbf77a,train,ተመራማሪዎቹ ይህ ሊሆን የሚችለው ከጭንቀት እና የስነ ልቦና መዛባት ጋር በሚያያዝ የተለያዩ ምክንያቶች ነው ብለው ያምናሉ ።,spk_9cd7417df761,am,7.434,4.513,0.454,7.434,-42.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d507948b4c2d,train,በቀጣይም እንዚህ ህጎች እና አዋጆች በአግባቡ ተተግበርው የአካል ጉዳተኞች መብትና ጥቅሞች በተሻለ መልኩ እንዲከበሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_9cd7417df761,am,12.694,10.679,0.531,12.694,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d35ee750bf3e,train,የተደረገው ሪፎርምና የተፈጠረው ምቹ የሲቪክ ምህዳር የሀገራዊ ለውጡ ፍሬ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ አስረድተዋል።,spk_9cd7417df761,am,9.114,5.744,0.588,9.114,-42.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcfb23d1dd08,train,የክልሉን ወቅታዊ የሠላም ሁኔታ እና የቀጣይ አቅጣጫዎች በተመለከተ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት ውይይት ተካሂዷል።,spk_9cd7417df761,am,9.194,7.964,0.0,9.194,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b94d77107554,train,አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በአፍሪካ ደረጃ የሚወዳደር አሠራርን የሚከተል መሆኑን ጠቁመው፤ በርካታ ምርቶችን አውጥቷል ብለዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.093,6.663,0.431,7.093,-28.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_785fe95a3436,train,ሊድስ ዩናይትድ ቼልሲን 3 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.574,3.716,0.0,4.574,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c45a70dbf9aa,train,ቼልሲ በ43 ነጥብ አምስተኛ፣ ሊድስ ዩናይትድ በ29 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.093,5.454,0.0,6.093,-25.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7b47eb279085,train,ሲዳማ ቡና በ33 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-24.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2d25455a2e67,train,የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳሬክተር መሠረት በቀለ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የጥራት መስፈርት ማሟላት መቻሉ ኢትዮጵያ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንድትሆን ያግዛታል ነው ያሉት።,spk_4f66b2c21e21,am,11.733,10.055,0.541,11.733,-29.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f2bf2c52491e,train,በውድድር ዓመቱ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አዲስ አዳጊው ይርጋጨፌ ቡና በ10 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.173,6.574,0.0,7.173,-26.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f917cf90d003,train,ጨዋታው ጠንካራ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። የ43 ዓመቱ ሳይመን ሁፐር ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_4f66b2c21e21,am,8.014,6.677,0.38,8.014,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_103288566385,train,ጌታነህ ከበደ በ 93 ኛው ደቂቃ ለሐዋሳ ከተማ የአቻነቷን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.854,5.44,0.0,5.854,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed97ba331419,train,ኤልቪን ጃፋርኩሊዬቭ ለካራባግ ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.333,4.025,0.455,6.333,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be81c4785799,train,ጨዋታዎቹ ወደ ጥሎ ማለፍ የሚገቡ ሀገራት የሚለዩባቸው ናቸው።,spk_4f66b2c21e21,am,4.093,3.376,0.0,4.093,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_503db2f00426,train,ካለፉት አምስት የሊግ ጨዋታዎች መካከል ሶስቱን ያሸነፈው ዌስትሃም ዩናይትድ በጥሩ ወቅታዊ ብቃት ላይ ይገኛል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.373,5.298,0.532,6.373,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6747daebfbae,train,ድሮን ማምረት ብቻ ሳይሆን የማነጋገር ዐቅም እየፈጠረ ያለ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.934,5.236,0.697,5.934,-28.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d56f315b707,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ17 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4f66b2c21e21,am,3.974,3.188,0.436,3.974,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5ffbac14d06,train,ሸገር ከተማ ባለፉት ሰባት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ድል አልቀናውም።,spk_4f66b2c21e21,am,8.094,7.494,0.0,8.094,-27.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff7d0e2238e0,train,ውጤቱን ተከትሎም ኢትዮጵያ ቡና በ 19 ነጥብ 11 ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_264883482b78,train,መቻል ኢትዮጵያ መድንን በማሸነፍ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ አደረገ,spk_4f66b2c21e21,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_22387d55f651,train,ውጤቱን ተከትሎ ሴኔጋል እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በምድብ አራት በተመሳሳይ አራት ነጥብ በግብ ክፍያ ተበላልጠው አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.293,8.505,0.647,10.293,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e7989e9a2cd,train,ስለዚህ ብንፈልግም ባንፈልግም ራሳችንን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሂደት ውስጥ ማስገባት ካልቻልን ደረጃው የትም ቦታ ይሁን እንደ ሀገር እንደ ከዚህ ቀደሙ ከትላልቅ ሪቮሉሽኖች ወደ ኋላ እንቀራለን ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,13.614,12.397,0.466,13.614,-28.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_003ecb993169,train,አዲስ አዳጊው ነገሌ አርሲ በውድድር ዓመቱ 16 ጨዋታዎችን አከናውኖ በሰባቱ ሲያሸንፍ አራት ጊዜ ተሸንፏል። በአምስቱ ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.213,8.454,0.346,10.213,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8c73dccbf11,train,በዚሁ ምድብ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ቤኒን ቦትስዋናን 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_4f66b2c21e21,am,5.494,4.552,0.33,5.494,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7008f9b64fe7,train,ሁለቱም ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_974602f9ada4,train,በተለይም በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተወሰዱ የለውጥ እርምጃዎች ዜጎች በውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት መብትና ደኅንነታቸው ተጠብቆ ተጠቃሚ የሚሆኑበት ሥርዓት መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,11.053,9.47,0.0,11.053,-28.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5faceca25eb1,train,አራት ግቦችን ያስቆጠረው አንቶኒ ጎርደን የጨዋታው ኮከብ ሆኖ ተመርጧል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.894,3.955,0.0,4.894,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8422a4cbb707,train,በሌሎች ጨዋታዎች ክሪስታል ፓላስ በርንሌይን፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ዎልቭስን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸንፈዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.973,5.99,0.0,6.973,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2568526cd0d,train,ማምሻውን በታንጀር ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሴድሪክ ባካምቡ በ61ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ጎል ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን መሪ አድርጓል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.454,8.164,0.0,9.454,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef00f70a9fdb,train,ከመርሐ-ግብሮቹ መካከል ነገሌ አርሲ ከሲዳማ ቡና ከቀኑ 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.813,8.846,0.0,9.813,-26.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c9fb84395269,train,ኦሊ ዋትኪንስ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር አማዱ ኦናና እና ዶንየል ማለን ቀሪዎቹን ጎሎች ለአስቶንቪላ ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.614,7.172,0.833,9.614,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c75fa7b09308,train,ሁለቱም ቡድኖች ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff29608f8a76,train,በምድቡ የመጨረሻ መርሃ ግብር ማክሰኞ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ቤኒን ከሴኔጋል እና ቦትስዋና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,10.573,8.601,0.461,10.573,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2b4b3aa561d2,train,ኢትዮጵያ ቡና በውድድር ዓመቱ ባካሄዳቸው 16 ጨዋታዎች አምስቱን አሸንፎ በሰባቱ ተሸንፎ አራት ጊዜ አቻ ተለያይቷል።14 ግቦችን ሲያስቆጥር 15 ጎሎች ተቆጥረውበታል። ቡድኑ በ19  ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,16.413,13.381,0.472,16.413,-27.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d3cdbbf0718c,train,የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ዛሬ ይጀመራል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.274,3.846,0.427,4.274,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dacdec14b0ed,train,ሳዲዮ ማኔ በ69ኛው ደቂቃ ከመረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ሴኔጋል አቻ ሆናለች።,spk_4f66b2c21e21,am,5.654,4.832,0.335,5.654,-25.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_132790661a8e,train,የሰንደርላንዱ ኖርዲ ሙኪሌ በራሱ ላይ ለሊቨርፑል፣ ኬምስዳይን ታልቢ ለሰንደርላንድ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.173,5.975,0.0,7.173,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1bca8403f783,train,በለንደን ስታዲየም ዌስትሃም ዩናይትድ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ምሽት 5 ሰዓት ከ15 ላይ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,6.454,5.466,0.0,6.454,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_77c92dab00aa,train,ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከኒውካስትል ዩናይትድ እና ኤቨርተን ከቦርንማውዝ በተመሳሳይ ምሽት 4 ሰዓት ከ30 ላይ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,6.934,6.02,0.3,6.934,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2014265dd35,train,በጊዜያዊው አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች አሸንፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.454,6.199,0.0,7.454,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_761cbc1e8a64,train,ለብራይተን ጃን ፖል ቫን ሄከ ሁለት ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ የአስቶንቪላው ፖው ቶሬስ በራሱ ላይ አስቆጥሯል።,spk_4f66b2c21e21,am,8.053,6.722,0.0,8.053,-26.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2f205dd7aa72,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ድሬዳዋ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.854,6.648,0.623,7.854,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fc9491ca68a1,train,በመሆኑም የዲጂታል መሰረተ ልማትና የሰው ኃይል ልማትን በማጠናከር የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማፋጠን የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.334,8.593,0.412,9.334,-28.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc9991bf4e42,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.774,4.431,0.0,4.774,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bed55f051c29,train,የሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ ጠንካራ ፉክክር ተደርጎበታል።,spk_4f66b2c21e21,am,3.134,3.134,0.0,3.134,-24.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_37957345729d,train,መገናኛ ብዙሃኑ በአዲሱ የካቢኔ አወቃቀር የአመራር ሽግሽግ መደረጉንም አንስተዋል።,spk_61c44d013fdb,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-21.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6b6bcd650cbe,train,ተጠቃሚዎቹ በአለም አቀፍ የጤና መድን ሽፋን በኩል በሚካሄደው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሚሆኑ ሲሆን ነጻ አገልግሎት የሚያገኙበትም ካርድ እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡,spk_61c44d013fdb,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ecfd0357128,train,ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሪያል ማድሪድ እና ማንችስተር በበርናባው ስታዲየም የሚያገናኘው ጨዋታ የእግር ኳስ ቤተሰቡን ትኩረት ስቧል።,spk_61c44d013fdb,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-19.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0a177421e19d,train,የአሜሪካ የምግብና የመድሃኒት አስተዳደር( ኤፍ ዲ ኤ) በኮቪድ 19 ለተያዙ ህሙማን እንዲያገግሙ የሚረዳ ‘ፕላዝማ’ የተሰኘው የደም ክፍል እንዲሰጥ ፈቀደ ።,spk_61c44d013fdb,am,9.174,8.396,0.0,9.174,-20.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7905ab6c4ad,train,ሪፖርቱ በሌላ በኩል የከተሞችን የምግብ ፍጆታ በመሰረታዊነት ለመፍታት አምስት ቁልፍ ጉዳዮችን አንስቷል፡፡,spk_61c44d013fdb,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-21.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4e59db7dfd24,train,የካርበን ልቀትን መቆጣጠር ካልተቻለ  በሚያስከትለው የአየር ንብረት ቀውስ   በአለማችን ካሉ 12 ሆስፒታሎች አንዱ ሙሉ በሙሉ አለያም በከፊል የመዘጋት አደጋ አንደተደቀነበት የሲተቪ ኒውስ  ዘገባ  ያመለክታል።,spk_61c44d013fdb,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-18.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0fd8db13e7ba,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ስምንተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ባህር ዳር ከተማ በአራት ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_61c44d013fdb,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-20.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23f3113722aa,train,በዚህም የሀገሪቱ መንግስት ለስትራቴጂው ተደራሽነትና በዘርፉ ለሚከናወኑት ስራዎች ተጨማሪ 500 ሚሊዮን የስዊዲን መገበያያ ገንዘብ ክሮና ወይንም ከ50 ሚሊዮን 735 ሺ ዶላር በላይ ድጋፍ ማጽደቁ ተገልጿል።,spk_61c44d013fdb,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_736eb0f9cd4b,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሰባተኛ ዙር መርሐ ግብር ጋላታሳራይ እና አትሌቲኮ ማድሪድ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_61c44d013fdb,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-19.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2aba4b6a24f9,train,የሩብ ፍጻሜ መርሐ - ግብር መጋቢት 12 እና 13 ቀን 2018 ዓ . ም በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።,spk_61c44d013fdb,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a1f84183ddd,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር አዳማ  ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 2 አሸንፏል።,spk_61c44d013fdb,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_856499d8d108,train,ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡን ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በመጪው ሀምሌ ወር ለመሙላት ማቀዷ ይታወሳል።,spk_61c44d013fdb,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-17.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f1654e11c569,train,የስዊዲን መንግሥት በአፍሪካ ሀገራት እ.አ.አ ከ2022 እስከ 2026 የሚያከናውነውን የስነተዋልዶ ጤና አጠባበቅና የጾታ ትንኮሳ መከላከልን የሚያግዝ አዲስ ስትራቴጂ ነድፏል።,spk_61c44d013fdb,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-20.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6211d48e862b,train,በአሁኑ ሰዓት መቻል እና ልደታ ክፍለ ከተማ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው።,spk_61c44d013fdb,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_364165a16a13,train,ኢትዮጵያ ከመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ አንስቶ እስከ አሁን ለ11 ጊዜ ተሳትፋለች። ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችው እ.አ.አ በ2021 ካሜሮን ባዘጋጀችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነው።,spk_61c44d013fdb,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-20.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c71cafc113da,train,ሶስቱ ከተፎካካሪ ፓርቲ የተሾሙት ሚኒስትሮች መንግስት አካታችነትን ለማረጋገጥ የገባውን ቃል ማሳያ እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃን በማጣቀስ ዘግበዋል።,spk_61c44d013fdb,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-21.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_776cf7fad6ed,train,ቡድኖቹ በሻምፒዮንስ ሊጉ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት እ.አ.አ በ2024/25 የውድድር ዓመት ነው። በጥሎ ማለፉ ተገናኝተው ሪያል ማድሪድ ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 1 አሸንፏል።,spk_61c44d013fdb,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-20.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf28ced3e751,train,በኪነ ጥበብ ሥራዎቹ የማህበረሰቡን መስተጋብር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይበልጥ በማተኮር የጋራ ትርክት እንዲጠናከር የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ገልጿል።,spk_340ea6e0fafa,am,12.653,10.022,0.472,12.653,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e25c40101de,train,ግጭት የሰው ህይወትን ከማጥፋትና በንብረት ላይ ውድመት ከማስከተል ያለፈ ጥቅም እንደሌለው ሁሉም ተገንዝቦ ችግሮችን በውይይትና በንግግር በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን መስራት ይገባል ብላለች።,spk_340ea6e0fafa,am,14.493,13.723,0.397,14.493,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b6c7b40a2d2,train,በዚህም ውጤት መገኘቱን ገልጸው በቀጣይም ይህን አጠናክሮ በማስቀጠል ወደ ላቀ እመርታ ለማሻገር እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_340ea6e0fafa,am,10.053,8.829,0.647,10.053,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_730a2c702b8b,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ኪነጥበብን በመጠቀም በክልሉ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_340ea6e0fafa,am,14.414,12.931,1.009,14.414,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fae035b01d2,train,ኪነ ጥበብ የክልሉን ባህል አጉልቶ ለማውጣትና ለማስተዋወቅ ጠቀሜታ እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_340ea6e0fafa,am,6.534,5.455,0.446,6.534,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cc65e3f5289,train,በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውኃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ገለጸ።,spk_340ea6e0fafa,am,10.694,9.102,0.922,10.694,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9528ed40f86,train,በእስራኤል ቴል አቪቭ የሚኖሩ ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራዊያን ከፖሊስ ጋር በፈጠሩት ግጭት ፖሊሶችን ጨምሮ 160 ሰዎች መቁሰላቸው ተገለጸ።,spk_a41c325b29c7,am,8.514,7.862,0.309,8.514,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac96d0f796bf,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ማይክል ሜሪኖ በ11ኛው እና ቡካዮ ሳካ በ91ኛው ደቂቃ ላይ የማሸነፊያ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,9.114,8.729,0.385,9.114,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b77582649fb,train,ቡድኑ ባለፉት አራት ጨዋታዎች ላይ ድል አልቀናውም።,spk_a41c325b29c7,am,5.154,3.928,0.0,5.154,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f515a1dbbfde,train,በውድድሩ ላይ ለስምንተኛ ጊዜ የምትሳተፈው ዩጋንዳ በበኩሏ ትልቁ ውጤቷ እ.አ.አ በ1978 በጋና በተካሄደው 11ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችበት ነው።,spk_a41c325b29c7,am,12.354,11.871,0.0,12.354,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_078a04e2741a,train,ዛሬ ከቀትር በኋላ በቴል አቪቭ የኤርትራ ኤምባሲ ባሰናዳው ዝግጅት ላይ በተነሳው የተቃውሞ ብጥብጥ 50 የሚሆኑ ፖሊሶች መቁሰላቸውን ጨምሮ በንብረት ላይም ጉዳት መድረሱ ተዘግቧል።,spk_a41c325b29c7,am,11.233,9.717,0.686,11.233,-27.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4a6d4cef66f,train,በዚህ ድንቅ ብቃቱ የ2025 የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አግኝቷል። ተጫዋቹ በአሁኑ ሰዓት በጉዳት ላይ ቢገኝም እያገገመበት ያለው ፍጥነት መሻሻል የታየበት መሆኑ በብሄራዊ ቡድኑ ጨዋታዎች ላይ የመሳተፍ እድሉ ጨምሯል።,spk_a41c325b29c7,am,13.834,12.965,0.411,13.834,-28.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_94521b016b20,train,አማርኛ ቋንቋን በሁለተኛ ቋንቋነት መማር የጀመሩ ተማሪዎች ለስፑቲኒክ እንደተናገሩት፣ የአማርኛ ቋንቋ ከማወቅ ባሻገር ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የህዝቡን ባህልና አኗኗር የማወቅ ጉጉት አሳድሮባቸዋል።,spk_a41c325b29c7,am,13.633,12.379,0.393,13.633,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_376ec103a6b7,train,በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከሰትን ወረርሽኝ ቀድሞ ማወቅ የሚያስችል ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናትና ምርምር ማዕከላት ጥምረት ማቋቋም የመጀመሪያው ዕቅድ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,11.153,10.66,0.0,11.153,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b92ff541209,train,በተቃውሞው ላይ በነበራቸው ተሳትፎ ከቆሰሉት ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራዊያን መካከል ስምንቱ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው።,spk_a41c325b29c7,am,7.314,6.931,0.382,7.314,-28.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_752fd57c505c,train,ዓለም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ የፈጠረውን መከፋፈል ማሸነፍ ይገባዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ዓለም ቫይረሱን ማሸነፍ ከፈለገ በአንድነት መቆም አለበት ብለዋል።,spk_a41c325b29c7,am,11.194,10.228,0.559,11.194,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23575aefcb91,train,ሲዳማ ቡና ባለፉት ሶስት የሊጉ ጨዋታዎች አላሸነፈም።,spk_a41c325b29c7,am,3.913,3.913,0.0,3.913,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e70675753ea,train,ብሪታኒያ በዝቅተኛ እንዲሁም በዝቅተኛ መካከለኛ ደረጃ ለሚገኙ አገራት ከምታደርገው ድጋፍ በተጨማሪ በጥምረቱ አማካኝነት 71 ሚሊዮን ፓውንድ የመነሻ ገንዘብ አስተዋጽኦ እንደምታደርግ አስታውቀዋል።,spk_a41c325b29c7,am,12.274,11.413,0.364,12.274,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6696ae1244b,train,በሌላኛው መርሃ ግብር አርባምንጭ ከተማ ከሃዋሳ ከተማ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_a41c325b29c7,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-21.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a398b63314d,train,የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሩሲያ ሞስኮ ትምህርት ቤቶች መሰጠት ተጀምሯል።,spk_a41c325b29c7,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbc06d128985,train,በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ እየተካሄደ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት 75ኛ ጠቅላላ ጉባዔ የአገራት መሪዎች መልዕክቶቻቸውን እያስተላለፉ ይገኛሉ።,spk_a41c325b29c7,am,10.434,9.448,0.428,10.434,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6edecb345f3,train,በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ብራያን ምቡዌሞ በ 65 ኛውና ፓትሪክ ዶርጉ በ 76 ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74d7c6ecb498,train,ሩሲያ በሞስኮ ትምህርት ቤቶች ከመስከረም ጀምሮ አማርኛ ቋንቋ ማስተማር እንደምትጀምር ባለፈው ዓመት ማስታወቋ ይታወሳል።,spk_a41c325b29c7,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-28.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24b6761733e1,train,የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ (ዶ/ር) በአፍሪካ ዋንጫ እና በሌሎች የአፍሪካ ውድድሮች ላይ የታየው የሽልማት መጠን ማደግ በአህጉሪቷ እግር ኳስ የፋይናንስ እድገት የሚያሳይ እና የአፍሪካን የእግር ኳስ ምህዳር እንደሚደግፍ አመልክተዋል።,spk_a41c325b29c7,am,14.553,13.46,0.613,14.553,-27.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33f95c5da830,train,አዲሱ አመት የሁለቱ አገራት ጠንካራ ወዳጅነት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1ce613c8991a,train,ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት ለሚመጡ የጤና ባለሙያዎች ስፔሻላይዝ ማድረግ የሚችሉበትን ዕድል ይፈጥራል ብለዋል፡፡,spk_ac677f002bdf,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1a8c1724cdfa,train,የኪነጥበብ ሙያተኞቹ ያቀረቡት በህብረ ቀለማት እና ዜማዎች አሸብርቀው የቀረቡ ባህላዊ ትርኢቶች  በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን የባህልና የህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,7.133,6.822,0.0,7.133,-33.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_82482f585013,train,የወጣቱን የበጎ ፍቃድ አገልግሎትና የሰላም አምባሳደርነት ሚናን የሚያሳደጉ ተግባራት በቀጣይም ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉም አቶ ገመቺስ ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,4.614,4.614,0.0,4.614,-28.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ff02e91bdcb,train,የጤና ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ኢንስቲትዩትና አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ሁለተኛ ጉባኤ ተጀምሯል።,spk_ac677f002bdf,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ca251d4e9fe4,train,በምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ የቀርሳማሊ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ ሀቢባ አሬሮ፤ በሽታው ምግብ ስለከለከላቸው ውሀና ወተት ብቻ በመጠጣት ለዓመታት እንዳሳለፉ ተናግረዋል፡፡,spk_ac677f002bdf,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-23.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2a83c9b8cbd4,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤና በጤናው ዘርፍ አመርቂ ለውጥ ማስመዝገቧን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_ac677f002bdf,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_46f1c1fd3994,train,በኢትዮጵያ የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት የሚከናወኑ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡,spk_ac677f002bdf,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-19.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_491a908f0f62,train,እንደ አቶ ገመቺስ ገለጻ ወጣቶች ለዘላቂ ሰላምና የህዝቦች አብሮነት ይበልጥ ተግተው እንዲሰሩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_ac677f002bdf,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-22.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b9258d94a48e,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች   የወጣቶችን ተሳትፎና የመረዳዳት እሴት  እያጎለበተ መምጣቱን እና  በህብረተሰቡ ዘንድም ልምድ እየሆነ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.174,8.486,0.335,9.174,-22.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c557ca8a60b2,train,ድህነትና የበዛ የእርስ በእርስ ግጭት በሚታይበት የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ክፍል ነዋሪ የነበረችው ፋዱማ ሞሐመድ አብዲ ለዚህ ማሳያ ናት፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.813,10.211,0.602,10.813,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b7ab1fda2f8,train,ያለንን ብዙ ጊዜ የፈጠሪን ቃል በመስማት፣ በማንበብ፣ መንፈሳዊ ስራዎችን በመስራት፣ የራስንና የአካባቢን ንፅህና በመጠበቅ ማሳለፍ ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.733,9.256,0.653,10.733,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5d7c658aee57,train,ደስ የማይሉ እና እንዲከሰት የማንፈልጋቸው ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው በሚያጋጥሙን ጊዜ መናደድ በሁሉም ላይ የሚስተዋል ባህሪ ነው ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.293,8.541,0.409,10.293,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd3ce0889bd6,train,ከተዘጋው በር ላይ አይናችንን ነቅለን ወደሌላ ማማተር ይኖርብናል ምክንያቱም ከአሮጌው እና ከምናቀው ወደ አዲሱ ወደ ማናቀው ተሻገርን አዱሱን መሞከር ወደፊት አሻግሮ ማየቱ ጠቃሚ ነውና ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.854,12.473,0.945,13.854,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_509666d557b6,train,የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በመረዳዳት እያከበሩ መሆናቸውን በወላይታ ሶዶ እና ዲላ ከተሞች የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.893,8.59,0.304,8.893,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e27e48c2b32d,train,በዓሉ የመተዋወቅ ዕድልን በመፍጠር ወንድማማችነትን የሚያጎለብት ስለሆነ በጋራ ቀኑን የማክበሩ ልምድ ዳብሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.094,8.704,0.507,10.094,-28.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_313f0af7a5c2,train,እርሱም በዚያው መንገድ ምላሹን ይሰጥሃል አንተ በመንገድ ካፒቴን ነው የምትመሰለው ካፒቴኑ አጠቃላዩን ተሞክሮህን ስለሚቆጣጠረውና ለሚገዛው ውስጠ ሕሊና ትክክለኛውን ትዕዛዝ ሐሳቦችና ምስሎች ማስተላለፍ አለበት ።,spk_d55ea3a35baa,am,15.334,14.8,0.533,15.334,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9acf9731115c,train,ተመራጩ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሐሙድ ከቀድሞው የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ (ፋርማጆ) ስልጣን ተረክበዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,8.733,8.429,0.0,8.733,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2717f50f8b97,train,እስከ መጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ድረስ ኮሜንታተሮቹ እንኳን የሹራን ስም አልጠሩትም ነበር፣ ኪፕቾጌ ደግሞ ስሙ ላለፈው አንድ አመት በዜናዎች እና ዶክመንተሪዎች ሲታጀብ ነበር ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.293,9.933,0.479,11.293,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de348683ca90,train,የባንኩ የኮቪድ 19 የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ፕሮግራም 111 አገሮችን ተደራሽ ያደረገ ሲሆን፣ እገዛ ተግባሩን ያሳድገዋል ተገልጿል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.934,10.233,0.0,10.934,-27.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ddce768a3b67,train,ፋውንዴሽኑ በቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ሳይሆን የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሩ ዘላቂ መሆን በሚችልበት ጉዳይ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.014,10.292,0.346,11.014,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8812a8852919,train,የዓለምን ኢኮኖሚ በማሽመድመድ ሚሊዮኖችን ሥራ ፈት እንዳደረገ  ይታወቃል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.173,4.861,0.313,5.173,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_31602fec635f,train,አተገባበሩ የዓለም ጤና ድርጅትና ኮቫክስ ( COVAX )የያዙትን ጥረት በሚያግዝ መልኩ እንደሚፈጸምም ተጠቅሷል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.854,7.212,0.0,7.854,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4c1028cc525,train,በኮፕ28 ጉባኤ  የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ላይ መደረሱ ይፋ ተደረገ።,spk_d55ea3a35baa,am,7.774,6.978,0.319,7.774,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e9a16e0be766,train,"በማደግ ላይ ከሚገኙ አንዳንድ አገሮች ዕድገታቸው በመጓተቱና በገጠማቸው የፋይናንስ ቀውስ ""ወደ ቁልቁለት በመንደርደር ላይ ናቸው"" ሲሉም ተናግረዋል፡፡",spk_d55ea3a35baa,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bb67105deb54,train,አባል ሀገራቱ የሚተገብሩት አወንታዊ እርምጃ በአለም ላይ የሚታየውን አስከፊ ሁኔታ የመቀየር አቅምም አለው ነው ያሉት።,spk_d55ea3a35baa,am,7.854,7.026,0.426,7.854,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4fee2d958cc0,train,የአሪ ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ጀማል ሙሐመድ፣ የኢድ አል አደሃ በዓል ታዛዥነትን፣ ደግነትን እና ቅንነትን የሚያስተምር በመሆኑ እነዚህን የበዓሉን እሴቶች በጠበቀ መልኩ ማክበር ይገባል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,14.774,13.891,0.553,14.774,-25.8,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_56502761360d,train,በተጨማሪም አገሮች ለሚያደርጉት ምርምርና ለመድኃኒት ምርት የሚያግዝ ሲሆን፣ ዜጎች ደህንነቱ የተረጋገጠና ውጤታማ የኮቪድ 19 ክትባት እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ተብሏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,11.493,10.742,0.0,11.493,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb142be0289a,train,ትምህርት ቤት የእውቀት መገበያያ ብቻ ሳይሆን የትውልዱ የስብዕና ግንባታ ማዕከል መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዓለም አቀፉ የትምህርትና ባህል ተራድኦ ድርጅት የቦርድ ሰብሳቢ ባንግ ቱንጋዋን ናቸው።,spk_d55ea3a35baa,am,13.094,11.705,0.458,13.094,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77ab12b00a98,train,ወጣቶቹ የመስቀል ደመራ በዓሉ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት እንዲከበር የዝግጅት ሥራዎች መስራታቸውን ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.774,9.389,0.0,9.774,-26.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ac1b99358ec,train,አልችልም የሚል ቃል በጭራሽ ከአፍህ አታውጣ ውስጠ ሕሊናህ ቃላትህን መዝግቦ በመያዝ ነው እውነታህን የሚፈጥረው ስለዚህ ዂሉን ቻይ መሆን ከፈለግክ እችላለሁ በል ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.854,9.791,0.673,11.854,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c2aaa3b079c,train,በዓለም በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው የ መስቀል በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት የሚከበር መሆኑን ገልጸው፤ በተለይም እኛ ወጣቶች በጋራና በአብሮነት ደምቀን የምንታይበት ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,14.414,14.027,0.0,14.414,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2453f511862a,train,ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ለስምንት ዓመት ባካሄዱት ጥናት አብዝተው የሚናደዱ ሰዎች ከመተንፈሻ አካል ጋር ተያይዞ ለሚከሰት የጤና እክል የመጋለጥ እድላቸው ሰፊ መሆኑንም ለይተዋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,12.573,11.741,0.413,12.573,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27705b73b9eb,train,በላስ ቬጋስ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ እና የላስ ቬጋስ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ንዑስ ቡድን አባላት ባስተባበሩት በዚህ ሰልፍ ላይ በርካታ የላስ ቬጋስ ከተማ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተሳትፎ አድርገዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,13.373,12.939,0.435,13.373,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_601062020423,train,የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አሌክሳንደር ሳልሞንሶቭ ተማሪዎችን የአማርኛ ቋንቋን እንዲማሩ ማድረግ አዲስ አበባ የበርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ እንደመሆኗ ወደ ፊት ለሚኖራቸው ዝንባሌ እንደሚረዳቸው ይናገራሉ።,spk_d55ea3a35baa,am,14.493,14.115,0.0,14.493,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac4c62b51572,train,ድጋፉ የሚሰጣቸው አገሮችም በተለያዩ አማራጮች  ክትባቱ በጊዜ እንዲደርሳቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,6.173,5.821,0.353,6.173,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_03204d910d95,train,በዚህም እንግሊዝን እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2016 በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት ዴቪድ ካሜሩንን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ነው ዘገባው ያመለከተው።,spk_d55ea3a35baa,am,12.493,12.115,0.0,12.493,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0330b03d00d,train,ስፔናዊቷ ቪኪ አንቶኒዮ እንዲሁም አርሜኒያዊው ሳርጊስ ሀሩዩኒያ የኢትዮጵያ ባህል የሚናፈቅና ልዩ ስሜት የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.053,8.483,0.531,10.053,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_651bf9566739,train,የእይታ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ25ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ‘’ለዐይናችን ትኩረት እንስጥ’’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ተከብሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.854,10.482,0.0,10.854,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d07f451ad11,train,መገናኛ ብዙሃን የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበርና የብሔራዊነት ትርክትን ለመገንባት ቅድሚያ ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ef7583aed167,train,በመልዕክታቸው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ እና በተለያዩ የአለም ክፍሎች የታዩ ግጭቶች ከዚህ በፊት ከነበሩት ሁኔታዎች በባሰ አስከፊ ችግሮችን አስከትለዋል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.614,11.254,0.0,11.614,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_add1570cd4c9,train,በክልሉ የክረምት ወቅት መውጣትን ተከትለው የሚከሰቱ የወባና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ስርጭት ለመከላከል ህብረተሰቡን ያሳተፉ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን አንስተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.694,11.223,0.471,11.694,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_203e4ea2c6c3,train,ጥቃት ያደረሱባት ወንጀለኞች አሁንም አለመያዛቸውን የምትናገረው ፋዱማ ጠበቃ ቀጥሮ ፍትህ ለማግኘት ድህንት እጁን እንደያዘው ገልጻለች፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.493,9.111,0.0,10.493,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e3ef2dcd812f,train,ለጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ነፃ የዐይን ምርመራም  ተደርጓል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.053,6.456,0.0,7.053,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d313df8c9b71,train,የበለጠ ተማሪዎችን ለመድረስና ተጨማሪ 100 ሚሊየን ተማሪዎችን የመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-26.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_960424c1687d,train,ተማሪዎቹ ቋንቋዎቹን ከመማር ባሻገር ወደ አፍሪካ በመምጣት የህዝብ ለህዝብ፣ የባህልና የቋንቋ መስተጋብሮችን ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.973,9.32,0.0,9.973,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77ab01fb8e47,train,የትምህርት ቤቱ ምክትል ርዕሰ መምህር ኤቭጊያ ኔቻኤቫ በበኩላቸው የአፍሪካ ቋንቋዎችን በትምህርት ቤታቸው ለመስጠት መወሰናቸው ለተማሪዎቻቸው በጣም ጠቃሚ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.493,11.614,0.487,12.493,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c32790beaaa8,train,ኢትዮጵያም የቫይረሱን ስርጭት መስፋፋት ተከትሎ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ የክልከላ ህጎች ተግባራዊ እንዲሆኑ አድርጋለች፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f79ae1a425d,train,ሥርዓታዊና ተቋማዊ ሙስና እንዳይኖር በማድረግ ረገድ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማምጣታቸውን ጠቅሰው፤ አሁንም አስተዳደራዊና ቢሮክራሲያዊ ጉዳዮችን  በመጠቀም ሙስና የሚፈፅሙ መኖራቸውን አንስተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.774,12.417,0.0,12.774,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4836ab721ab7,train,የወጣቱን የበጎ ፍቃድ አገልግሎትና የሰላም አምባሳደርነት ሚናን የሚያሳደጉ ተግባራት በቀጣይም ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉም አቶ ገመቺስ ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.813,8.234,0.0,8.813,-24.2,female,,,16000,3,0 clip_630648d5c201,train,የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ያለሀሳብ እንዲያሳልፉ እንደሚያግዛቸው የገለጹት ወይዘሮ ኡኩሜ ድጋፍ ላደረጉላቸው አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.419,0.0,8.973,-19.0,female,,,16000,4,0 clip_8909c2927384,train,ከሥራ ባሕርያቸው እንዲሁም ከተለያዩ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ለረጅም ሠዓታት የሚቀመጡ እና የሚቆሙ ሰዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረጉ ለጤና ችግር ሊጋለጡ ይችላሉ።,spk_5814f75fa98b,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-17.9,female,,,16000,3,0 clip_56ae3d374c25,train,በውድድሩ ላይ ወንድ 109፣ ሴት 64 በአጠቃላይ 173 አትሌቶች እንደሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል።,spk_5814f75fa98b,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-18.8,female,,,16000,3,0 clip_28c1ba5f3a92,train,እየተገነቡ ያሉት ቤቶች የከተማችንን ደረጃ ለማሻሻል የምንተገብረውን የግንባታ ስታንዳርድ የሚያሟሉ፣ ጥራታቸዉን የጠበቁ  መሆናቸውን በጉብኝታችን አይተናል ነው ያሉት።,spk_5814f75fa98b,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-18.1,female,,,16000,3,0 clip_fd5152aad4b0,train,ኢትዮጵያውያን መጪውን አዲስ አመታቸውን በአብሮነት እና በብሩህ ተስፋ እንዲቀበሉትም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.333,5.8,0.0,6.333,-17.3,female,,,16000,3,0 clip_0c309b8f4297,train,ጆአኦ ፔድሮ በጨዋታ እና ኮል ፓልመር በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-19.4,female,,,16000,3,0 clip_15eb4ffd903b,train,የጤና መድህን ሥርአት ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ የመፍጠር ተልዕኮ እንዳለው የገለጹት ደግሞ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፋሲል ሰንደቁ ናቸው፡፡,spk_5814f75fa98b,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-19.4,female,,,16000,3,0 clip_3874f4fb2dc0,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ከቀኑ 9 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_5814f75fa98b,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-17.8,female,,,16000,3,0 clip_25b7c31717d4,train,ሃዋሳ ከተማ በሊጉ ካደረጋቸው 10 ጨዋታዎች መካከል ሰባቱን ሲያሸንፍ ሁለት ጊዜ ተሸንፏል። አንድ ጊዜ ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። 21 ግቦችን ሲያስቆጥር ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል። ቡድኑ በ22 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_5814f75fa98b,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-19.0,female,,,16000,3,0 clip_98a8a2b4599a,train,ይህንን ሚና በማጠናከር ላለፉት አምስት አመታት በመላው የሀገራችን ክፍሎች ጽህፈት ቤቱ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባት በተጨማሪ ለተገነቡት እና በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ተማሪዎች ያለማቋረጥ የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ ላይ ሲሆን የዛሬው ስጦታም የዚህ ሥራ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,18.453,18.453,0.0,18.453,-18.4,female,,,16000,3,0 clip_9845ff694937,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የሚቀይሩ የልማትና የድጋፍ ሥራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_5814f75fa98b,am,8.373,7.941,0.0,8.373,-19.4,female,,,16000,4,0 clip_097dcf0fac12,train,በቀጣይም ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተቋራጮች፣ ኮንትራክተሮችና የዘርፉ ተዋናዮች የደኅንነትና ጤና ጥበቃ ሥርዓት ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-17.6,female,,,16000,3,0 clip_e50ad6b5bad7,train,ማምሻውን በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሽመልስ በቀለ በ7ኛው እና ተባረክ ሄፋሞ በ14ኛው ደቂቃ ግቦቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-19.5,female,,,16000,3,0 clip_300d714961d1,train,ጋና እ.አ.አ በ1978 ባዘጋጀችው 11ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዩጋንዳ ለፍጻሜ ደርሳ በአዘጋጇ ሀገር የ2 ለ 0 ሽንፈትን አስተናግዳ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችበት ውጤት በተሳትፎ ታሪኳ የተሻለ የሚባለው ነው።,spk_5814f75fa98b,am,16.253,16.253,0.0,16.253,-18.9,female,,,16000,3,0 clip_110c8d89d7c1,train,በዚህም በዞኑ በሚገኙ 17 ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደር መዋቅሮች አንዳንድ ሞዴል ቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ስራ እየተሰራ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-18.7,female,,,16000,3,0 clip_0a09ca5186c6,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመላው ሀገሪቱ መድረስ የሚያስችል አቅም መገንባት መቻሉን የማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ አስታወቁ።,spk_5814f75fa98b,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-19.7,female,,,16000,3,0 clip_3482bc6e58b5,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ሰንደርላንድን 3 ለ 0 አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-17.8,female,,,16000,3,0 clip_82c0abe3a977,train,"""በአጋርነት የዳበረ ኮሙኒኬሽን፤ ለሕዝብ እምነትና ለሀገር ብልጽግና"" በሚል መሪ ሀሳብ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን  ዘርፍ አካላት   የተዘጋጀ  የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄዷል ።",spk_5814f75fa98b,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-19.2,female,,,16000,3,0 clip_72b6fd82e417,train,በአንፊልድ ሮድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሊቨርፑል ካራባግን 6 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-17.9,female,,,16000,3,0 clip_db7182539ef0,train,አውደ ርዕዩም ተማሪዎች የሀገራቸውን ታሪክና ቅርስ እንዲሁም የተፈጥሮ፣ ሰው ሰራሽና የባህል ሃብቶች አውቀው እንዲያሳውቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-16.7,female,,,16000,3,0 clip_28ccf399e486,train,የጤና ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ኢንስቲትዩትና አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ሁለተኛ ጉባኤ ተጀምሯል።,spk_5814f75fa98b,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-17.5,female,,,16000,3,0 clip_d944e9eb4ab4,train,በዞኑ አዲስ የተገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት የላቀ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በማወዳደር በመቀበል ላይ ሲሆን በተያዘው ዓመት የመማር ማስተማር ስራውን ይጀምራል።,spk_5814f75fa98b,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-19.5,female,,,16000,3,0 clip_a2f451995c24,train,የቤት አቅርቦትን ለመጨመር በግሉ ዘርፍ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት አስፈላጊ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።,spk_5814f75fa98b,am,9.614,9.277,0.0,9.614,-17.8,female,,,16000,3,0 clip_51a93a1ee20f,train,አንድ ተጫዋች ግብ ሲያገባ ከማግባቱ ባልተናነሰ ማን ኳሱን አቀበለው? የሚለው ጥያቄ በተመልካቾች ይነሳል።,spk_5814f75fa98b,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-18.4,female,,,16000,3,0 clip_a9dfc632fa8e,train,ተመራቂዎች ያገኙትን ዕውቀትና ክህሎት ወደ ተግባር በመቀየር የወንጀል ድርጊቶችንና የፀጥታ ስጋትን በማስወገድ ረገድ ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-19.3,female,,,16000,3,0 clip_424ffbc41391,train,መሶብ ከዚህ ቀደም በየተቋማቱ ይታይ የነበረውን የባለጉዳይ እንግልት በማስቀረት ፈጣን አገልግሎት በማግኘት እንድንስተናገድ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.733,8.412,0.0,8.733,-19.5,female,,,16000,3,0 clip_6b0dba35958d,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ዜጎችን የቤት ባለቤት በማድረግ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፉ መርሃ ግብሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.734,7.085,0.0,7.734,-18.5,female,,,16000,4,0 clip_ccbad074f754,train,በዚህም የሥራ ተቋራጮች ለሠራተኞች የግንባታ ደኅንነትና የጤና ጥንቃቄ ግብዓቶችን በማቅረብ በሰዎች ህይወትና ንብረት ላይ የሚደርስን ጉዳት ማዳን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-18.1,female,,,16000,3,0 clip_3fabb3356d1e,train,በመሆኑም ችግሩን ለመፍታት የኢትዮጵያ ሚዲያ ልህቀት ማዕከል በሙያዊ አቅም ግንባታ አንደኛው የመፍትሔ አማራጭ ሆኖ እንደሚያገለግል ተናግረዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.0,female,,,16000,3,0 clip_7fb4facabf26,train,አማድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማንችስተር ያደረገው እ.አ.አ ፌብሩዋሪ 18 2021 ቡድኑ ከሪያል ሶሲዬዳድ ጋር ባደረገው የዩሮፓ ሊግ ጨዋታ ነው። በዛው ዓመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ እና አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላይ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል።,spk_5814f75fa98b,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-20.4,female,,,16000,3,0 clip_c91bafcfee70,train,ዩኒቨርሲቲው የሀገሪቱን ለውጥና ፍላጎት ከግምት ያስገባ የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓትን በመተግበር የበኩሉን አስተዋጽኦ እየተወጣ ነውም ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-19.1,female,,,16000,3,0 clip_5ec0c65ebfec,train,•  የእንቅስቃሴ ለውጥ አስፈላጊነትን የሚገልጹት የሕክምና ባለሙያው፤ እንደ ሥራ ባሕርያቱ ከ45 ደቂቃ በላይ መቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በመሐል እየተነሱ ከ 3 እስከ 4 ደቂቃ ሰውነትን ማፍታትና መንቀሳቀስ ተገቢ መሆኑን በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-17.5,female,,,16000,3,0 clip_fe685d53a134,train,በጨዋታዎቹ 32 ግቦች ሲያስቆጥሩ 28 ግቦች ተቆጥረውበታል።,spk_5814f75fa98b,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-18.3,female,,,16000,3,0 clip_63ec51249a51,train,እንዲሁም ወጣቶች የክልሉን ሰላም በዘላቂነት የማረጋገጥ ሚናቸውን በማሳደግ ተሳትፏቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.414,7.911,0.0,8.414,-19.1,female,,,16000,3,0 clip_10786cfcdd84,train,• ወደ ኋላም ሆነ ወደ ፊት እንዲሁም ወደ ጎን ከመንጋደድ በመቆጠብ ቀና (ቀጥ) ብሎ መቀመጥ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-22.4,female,,,16000,3,0 clip_dfa65bc6c975,train,መርሃ ግብሩም ባለፉት ዓመታት ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳር በመፍጠር በተማሪዎች ውጤታማነት ላይ ስኬት እያስመዘገበ እንደሚገኝ ተገልጿል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-18.9,female,,,16000,3,0 clip_a3fa701897ed,train,የንግድ ስያሜ ለማውጣት ወደ ማዕከሉ የመጣው ወጣት አባቢያ ተስፋዬ እንደተናገረው፤ በማዕከሉ ያገኘው አገልግሎት ከዚህ ቀደም ሶስት የተለያዩ ተቋማት በመሄድ ይስተናገድ የነበረበትን ሁኔታ ያስቀረ ነው።,spk_5814f75fa98b,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-16.8,female,,,16000,3,0 clip_09a42f58fbc3,train,በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ተደራሽነትን በማሳደግ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ለማፍራት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_5814f75fa98b,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-16.3,female,,,16000,4,0 clip_74780d7f7121,train,የፖሊዮ በሽታ እንዴት መከላከል ይቻላል,spk_aba9dcd5fa06,am,2.813,1.716,0.665,2.813,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a668633e6e1a,train,በኢትዮጵያ ከሚከሰቱ የተሽከርካሪ አደጋዎች መካከል 70 በመቶ የአደጋው መንስኤ የአሽከርካሪዎች  የብቃትና ጥንቃቄ ጉድለት ሆኖ የሚነሳ በመሆኑ በዚህ ዙሪያ ላይ ብዙ መስራት እንደሚገባ አፅንኦት ተሰጥቶታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.493,10.402,0.687,11.493,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a5dc415a01,train,ከተሃድሶ ስልጠናው በኋላም በሚደረግላቸው ድጋፍ በፈለጉት የስራ መስክ በመሰማራት የበደሉትን ህዝብ በልማት እንዲክሱ እንደሚደረግ አስረድተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,7.973,7.143,0.515,7.973,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_042d6aece22d,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ወይዘሮ መቅደስ ሀርቃ፤ የአርባ ምንጭ ከተማ ከንቲባ ችሎት በመንግስት ተቋማት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እየፈታ ያለ ዘመናዊ አሰራር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.813,9.271,0.795,10.813,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54b67b5df63c,train,ከተሸላሚዎቹ መካከል የተማሪ አፎሚያ አባት አቶ ጋሹ ሙሉ እንዳሉት፤ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ የወላጅ ድጋፍና ክትትል መሰረታዊ ጉዳይ ነው ።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.254,7.636,0.849,9.254,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_617626d0557f,train,በተለይም በውሃማ አካባቢዎች በዘፈቀደ የሚጣሉ ቆሻሻዎች ለትንኝ መራቢያ መንስኤ በመሆናቸው ችግሩን ከጤና ቢሮ፣ ከፅዳትና ውበት ኤጀንሲ እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት መሰራቱ የተሻለ ውጤት እያስገኘ መምጣቱን አስረድተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.614,12.287,0.638,13.614,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_574c700cc79a,train,ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ  በክልሉ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅም እየተጠናከረ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.254,6.859,0.698,8.254,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc811bc93cb5,train,ተማሪዎች በተዘጋጁት ልክ ፈተናውን በተረጋጋ መንፈስ መውሰድ እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.573,7.206,0.601,8.573,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a47ce84df174,train,በክልሉ ግብርና ቢሮ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ጋንታ ጋምአ በበኩላቸው፣ ህዝቡን ከተረጂነት ለማውጣት ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.934,8.471,0.758,9.934,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_086879df882e,train,በተጨማሪም ከህዝብ በስጦታ በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር የሚለገስ በመሆኑ የትምህርት ቤት ምገባን በሙሉ አቅም በማገዝ በክልሉ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ7 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,15.213,13.067,0.733,15.213,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b715f012a5bc,train,በቀጣይም የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳዳግ ሥራ ከተጠናከረ እና ነዋሪው ቤቱንና አካባቢውን የማፅዳት ባህሉን ካጠናከረ ፅዱ ድሬዳዋ እና ጤናማ ህብረተሰብ የመፍጠሩ ጉዞው የበለጠ ስኬታማ ይሆናል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.934,10.491,0.685,11.934,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae8fb06eab3a,train,ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ ወባና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እየተከናወኑ የሚገኙ የተቀናጁ ሥራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.094,9.376,0.379,10.094,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f1bcd3a9a48,train,በምክር ቤቱ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ፀሐፊ መሃዲ ሸምሱ፤  በክልሉ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ ከተጀመረ ወዲህ በርካቶች የምርጫ ካርድ መውሰዳቸውን አስታውሰው በቀሩት ጥቂት ቀናት ሌሎችም ካርድ እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.973,11.585,0.69,12.973,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce17d4c219c,train,እንደ ሀገር ከመከበሩ ቀደም ብሎ ከፈረንጆቹ ጥቅምት 1 እስከ 3 እንደ አኅጉር በአፍሪካ ኅብረት የመምህራን ቀን መከበሩን አውስተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.174,6.54,0.852,8.174,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a549a271f40,train,ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የወባ መራቢያ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የማድረቅና አካባቢን የማፅዳት ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በተመረጡ ስፍራዎች ደግሞ ፀረ-ወባ ኬሚካል ርጭት በመከናወኑ አበረታች ለውጦች ተገኝተዋል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.254,12.733,0.521,13.254,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f92c7cfe8617,train,በ2018 በጀት ዓመት በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ600 ለሚልቁ ቅሬታዎች ሙሉ በሙሉ ምላሽ እንዲሰጥ መደረጉን ከከተማ አስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.934,8.812,0.753,9.934,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60b7c01ee9cc,train,"""እኛ በቤት ውስጥ ከምናደርገው ድጋፍ ባሻገር ከትምህርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት ያደረግነው ክትትል ጥሩ የሚባል ነው"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_aba9dcd5fa06,am,7.173,6.574,0.599,7.173,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_029fb4b0d5ca,train,በማብራሪያቸውም በክልሉ በራስ አቅም የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግሮችን መቋቋም እና አስቸኳይ ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተገነባ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.493,7.487,0.68,8.493,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_061d622c5de0,train,እየተከናወነ በሚገኘው ሀገር አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ዘመቻም በድሬዳዋ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በመስራቱ ህብረተሰቡ ፅዱና ውብ ድሬዳዋ ለመፍጠር ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.573,9.962,0.611,10.573,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fa6a35ccbc2,train,በዚህም በ2017 ዓ.ም የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን 574 በማምጣት ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ አፎሚያ ጋሹ ከ250 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የኤሌክትሮኒክስ ቁሶችና 45 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶለታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,15.454,13.677,0.72,15.454,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_125f35afccc8,train,የአስተዳደሩ አካባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ሥራ አስኪያጅ አብዶ መሐመድ በበኩላቸው ፅዱና ወብ ድሬዳዋን በመገንባት ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.813,10.341,0.751,11.813,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e4c10d383de,train,አስተዳደሩ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ወላጆች ከመምህራንና ትምህርት ቤቶች ጋር የጀመሩትን የድጋፍና የክትትል ስራዎች በማጠናከር የተሻለ ውጤት እንዲመጣ መትጋት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.373,11.114,0.933,12.373,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e487415c717,train,የመከላከሉ ሥራ በዘመቻ ብቻ ሳይሆን ዓመቱን ሙሉ ማህበረሰቡን በማስተማርና በወባ በሽታ ለታመሙ አስፈላጊውን ህክምና በመስጠት የበሽታውን ስርጭት ለማቆም እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.094,10.102,0.618,11.094,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3220f96ee3cf,train,በ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 543 በማስመዝገብ ተሸላሚ የሆነው ተማሪ አቡበከር ካሊድ እና በማህበራዊ ሳይንስ 500 በማምጣት የተሸለመችው ተማሪ ኤፍራታ ኢሳያስ፣ ሽልማቱ ወደ ፊት የበለጠ ትምህርታቸውን በርትተው እንዲማሩ እና ተተኪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,16.694,14.319,0.937,16.694,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57cd06c643f3,train,በዞንና በወረዳዎች አማካኝነት ደግሞ ከ4 ሺህ ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ስለመልማቱ ጠቅሰው፤ በክልሉ ለችግሮች በራስ አቅም ምላሽ የመስጠት አቅምን የማጎልበትና ከተረጅነት የመውጣት ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.694,11.551,0.716,13.694,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4de931a4056,train,የድሬዳዋ አስተዳደር በዘንድሮ አመት የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በተቀናጀ መንገድ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ደግሞ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ ናቸው።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.213,8.191,0.696,9.213,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03c9f9bb58e2,train,በተለይ ከመሬት አስተዳደር፣ ከመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ፣ ከትራንስፖርት አገልግሎት ስምሪትና ቁጥጥር እንዲሁም ከግዥና ንግድ ስርዓት ጋር በተያያዘና ሌሎች አቤቱታዎች በችሎቱ እልባት እያገኙ ነው ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.213,10.011,0.755,12.213,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4a977074701,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መልዕክት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የኪነ ጥበብ ታሪክ ታላቅ ዐሻራ ያሳረፈው አርቲስት ደበበ እሸቱ በማረፉ ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.373,9.723,0.887,11.373,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fc1e09d964c,train,ለወባና ተላላፊ በሽታዎች መንስኤ የሆነውን ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ በአግባቡ እንዲወገድ እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,7.074,6.244,0.429,7.074,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8af2ba142d4,train,መንግስት አሁንም ለሰላም በሩ ክፍት በመሆኑ የቀሩትም የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የበደሉትን ህዝብ በልማት እንዲክሱ አቶ ጌታወይ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.893,7.204,0.871,8.893,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7fd5eea74f8,train,ኃላፊውም በማብራሪያቸው በገጠርም ይሁን በከተሞች የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,6.694,5.904,0.789,6.694,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8a09c90b947,train,ሥራ አስፈጻሚው ሙሉቀን ሰጥየ የተቋሙን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለጹት፤ አሚኮ በ2017 በጀት ዓመት ወቅታዊ ችግሮችን በመቋቋም መረጃን ለህዝብ የማድረስ ሚናውን ተወጥቷል።,spk_683266f91b5e,am,16.654,14.471,0.0,16.654,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c31436fc54e,train,በውይይት መድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው የሥራ ሀላፊዎች፣ መምህራን እንዲሁም የአስተዳደርና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ተሳትፈዋል።,spk_683266f91b5e,am,8.813,8.437,0.0,8.813,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8e5bdd41c05,train,ሚኒስትሩ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አካላት ጋር ዛሬ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡,spk_683266f91b5e,am,6.494,5.57,0.312,6.494,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fc5cd156f17,train,በደሴ በተከበረው በዓል ላይ የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድይፍራው፤ የመስቀል በዓል ሰላምንና አንድነትን የምናስቀጥልበት የፍቅር ተምሳሌት ነው ብለዋል።,spk_683266f91b5e,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-16.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea98b773e2a9,train,34ኛው የአፍሪካ ህፃናት ቀን በሴቶች አደባባይ በተለያዩ የህፃናት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ተከብሯል።,spk_b4cde1709ab6,am,3.054,3.054,0.0,3.054,-42.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d4879cf516b2,train,የትግራይ ክልል ህዝብን የምክክር እድል በመግፋት የሰላም እንቅፋት መሆን ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን በክልሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_b4cde1709ab6,am,5.413,4.719,0.0,5.413,-42.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_01ab2be5d9b6,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተሳታፊዎች እና የአጀንዳ ልየታ በማከናወን የምክክር ምእራፉን እያካሄደ ይገኛል።,spk_b4cde1709ab6,am,5.774,5.1,0.0,5.774,-44.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_169f0123f31e,train,ነዋሪዎቹ ድጋፍ ላደረጉላቸው አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,2.174,2.174,0.0,2.174,-41.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_61c750808c51,train,የክልሉ ህዝብ በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳይሳተፍ እድሉን በመግፋት የሰላም እንቅፋት መሆን በፍፁም ተገቢነትና ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,6.774,6.164,0.0,6.774,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3adc2a041da4,train,ምክር ቤቱና ተጠሪ ተቋማት የአቅመ ደካሞችን ቤት ከመገንባትም ባለፈ ከሦስት ወራት በፊት በከተማው ለሚገኙ 600 ተማሪዎች የተለያዩ የትምህርት ቁሶችን ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አቶ ሀብታሙ ስለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,8.454,7.115,0.0,8.454,-44.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b0bbb8c099bb,train,የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዝዳንትና የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ቄስ ዶክተር ዮናስ ይገዙ በበኩላቸው፤ የፌዴሬሽኑ ተልዕኮ የሰላም ንግባታ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2fd38d0cade5,am,14.493,12.109,0.655,14.493,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e59a9cc9162,train,በከተሞቹ በኡለማዎች ዘርፍ ለመጅሊስ ምርጫ የድምፅ መስጠት ሥነ-ስርአት ተካሂዷል።,spk_2fd38d0cade5,am,6.373,5.338,1.036,6.373,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e96c549457c0,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር ጉዳቱ ለደረሰባቸው ወገኖች በወቅቱ ደርሶ ሰብአዊ ድጋፍ ሲያደርግ እንደቆየ በማውሳት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bdcf226883b,train,በጎፋ ዞን አደጋው በደረሰበት ወቅት ቀድመው በመድረስ  ድጋፍ  ማድረጋቸውን አስታውሰው፤ በቀጣይም  ወገኖችን በቅርበት ለመርዳት እንተጋለን ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,9.334,8.972,0.362,9.334,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f2aa2807a88,train,ከየከተሞቹ አስተያየታቸውን የሰጡ መራጮች በመስዋዕትነት የተገኘውን ዕድል ተጠቅመን የሚበጀንን፣ አንድ የሚያደርገንን እና በእኩልነት ያስተዳድረናል ላልናቸው መሪዎች ድምጻችንን በነጻነት ሰጥተናል ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,16.933,16.933,0.0,16.933,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c892f3f8ac4,train,ለምርጫው በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመው፣ በዛሬው እለትም በቴክኖሎጂ ታግዞ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒ፣ አሳታፊ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ በሆነ መልኩ ምርጫው ተካሂዷል ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,15.694,15.287,0.0,15.694,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_576c8e3d78bb,train,በዚህም በተሰማሩበት የትምህርት ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን በማፍራት በኩል ዩኒቨርሲቲው ትርጉም ያለው ስራ እያከናወነ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,10.213,9.339,0.555,10.213,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03807fbe09ec,train,ለብዙ ጊዜ ሲነሳ የነበረው ጥያቄ ምላሽ አግኝቶ የመጅሊስ ተወካዮችን የመምረጥ እድል በማግኘታቸው ደስተኛ መሆናቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_2fd38d0cade5,am,9.573,8.584,0.553,9.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eeb6efbaa27b,train,በአፍሪካ ህብረት የስደት፣ ስደተኞች እና የውስጥ ተፈናቃይ ሰዎች የልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ አምስተኛ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል።,spk_2fd38d0cade5,am,10.414,9.043,0.532,10.414,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebf28b0539aa,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃ መርሀ ግብሩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት በእውቀት የበለጸገ ትውልድ ማፍራት ላይ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_2fd38d0cade5,am,16.174,12.757,0.0,16.174,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2951f53cf66e,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል አቶ አብድልሽኩር ረሺድ በበኩላቸው  በጉራጌ ዞን ሀገር አቀፍ የመጅሊስ የኡለማዎች ምርጫ ዛሬ መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,14.694,12.744,0.992,14.694,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eb8e53b6713,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ስኬታማ ሆኖ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,5.093,4.738,0.355,5.093,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d724a6b3422,train,አፍሪካ የሰብዓዊ ድጋፎችን በራሷ አቅም ለማቅረብ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ መቀጠል እንደሚኖርባት ተገለጸ።,spk_2fd38d0cade5,am,8.094,7.177,0.0,8.094,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308f3f9917cd,train,ይህ ፖሊሲ በመከላከል ብቻ የማይገቱ በሽታዎችን ማከም የሚያስችል አቅም መገንባት አስፈላጊ በመሆኑ እንደሆነ ጠቅሰው ለዚህም የኮቪድ ወረርሽኝን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,13.133,12.607,0.527,13.133,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdaec8282d9,train,የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዳዊት ጡምደዶ እንደገለጹት፤ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ከተሞችን ለነዋሪዎች ፅዱና ምቹ ለማድረግ  መደላድል ፈጥሯል፡፡,spk_de730f8b5622,am,11.774,11.44,0.0,11.774,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f06ce2f7ec8,train,በንቅናቄው ማህበረሰቡ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል  የወጡ ህጎች ላይ ግንዛቤ እንዲጨብጥና ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ለሀብት ምንጭነት  ለማዋል የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.454,12.089,0.402,12.454,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2a54fdb3ce1,train,የኢትዮጵያ ምሁራን፤ ቅድመ ዘመናዊት ኢትዮጵያ ምሁራን፣ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ምሁራን፣ አብዮታውያን ምሁራን፣ ስደተኞቹ ምሁራን እና ተስፈኞቹ ምሁራን በሚል እንደሚመደቡ ገልጸዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.774,11.109,0.53,12.774,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e57b51b924a,train,የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎች ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር እንዲሄዱ እንዲሁም በሀገራቸው ሰርተው እንዲለወጡ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፡፡,spk_de730f8b5622,am,10.334,10.014,0.32,10.334,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5894d7948317,train,በእንስሳት ጤና ትምህርት  በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀው ሀይሌ ጉደታ፣ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው  ከቀለም ትምህርት ባለፈ ጠንካራ ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ምን ማለት እንደሆነ በተግባር መመልከቱን ተናግሯል።,spk_de730f8b5622,am,13.014,12.696,0.318,13.014,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c81e90ae5f5,train,የሀገሪቱን የፍልሰት አስተዳደር ለማጠናከር፣ ተጠያቂነትን ለማሳደግ፣ አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል የሚረዱ የሪፎርምና የአቅም ግንባታ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_517b0d39c62e,train,ኢትዮጵያ የፍልሰተኞች መዳረሻ እና መሻገሪያ መሆኗን ገልፀው፣ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ በርካታ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ፣ ተገቢውን ከለላና ድጋፍ በማድረግ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ስምምነትን በተግባር እየፈጸመች ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,13.064,12.403,0.0,13.064,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ed70361ec5d,train,በሌላ በኩል መንግሥት ዜጋ ተኮር ፖሊሲን መሰረት በማድረግ በመካከለኛው ምስራቅና በአፍሪካና በሌሎች ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን ጠቅሰዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c9c3c1f671a,train,ስደተኞች ችግሮችን እየተጋፈጡ ቢሆንም የመነሻ፣ የመሻገሪያ እና የመድረሻ ሀገራት የብልጽግና፣ የፈጠራ እና የዘላቂ ልማት አቅም መሆናቸው የማይካድ እውነታ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.144,10.659,0.0,11.144,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4addfd40342,train,በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የስታርታፕና ኢኖቬቲቭ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ ሙሉጌታ ውቤ፤ በኢትዮጵያ የስታርታፕ ስነ-ምህዳሩ በከፍተኛ ሁኔታ መነቃቃት እያሳየ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,10.608,10.608,0.0,10.608,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51649f50eb4b,train,ከትምህርት መሰረተ ልማት ረገድም ከ200ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች፣ ከ22ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች እና 121 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ታግዞ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,13.834,13.526,0.0,13.834,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e8b53c55f20,train,"4ኛው የአፍሪካ ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት አለም አቀፍ ሲምፖዝየም ""ህገ መንግስታዊነት እና ሀገረ መንግስት ግንባታ"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።",spk_b7c8f135055f,am,11.672,10.861,0.0,11.672,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d82a82919711,train,ከአገልግሎቱ ተሳታፊዎች መካከል ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ወጣት ደሳለኝ ማሞ፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች ድንቅ እሴቶች ባለቤት መሆኗን ጠቁሞ፣ ለበጎ አገልግሎት ሥራው በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ከህብረተሰቡ ፍቅርና አክብሮትን መማሩን ተናግሯል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,17.205,16.036,0.354,17.205,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_429a5d95d5ae,train,ባለስልጣኑ ከድሬዳዋ የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመቀናጀት የሞተር አልባ የትራንስፖርት አማራጮች በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ቅስቀሳ አካሂዷል።,spk_b7c8f135055f,am,7.832,7.832,0.0,7.832,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_406fdd49cb40,train,በድሬደዋ አስተዳደር በአምስት የተለያዩ አቅጣጫዎች የተከናወነው የመጀመሪያው ምዕራፍ 12 ኪሎሜትር የኮሪደር ልማት እየተገባደደ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_b7c8f135055f,am,8.773,8.411,0.0,8.773,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e19f7c2bae1,train,በመግለጫቸውም በክልሉ የተወሰኑ አካባቢዎች ሰላምን በማወክ ልማትን ለማደናቀፍ የሚጥሩ አካላት መኖራቸውን ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,6.853,6.853,0.0,6.853,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f10c76beb101,train,በመሆኑም የክልሉን ሰላም ለማደፍረስና ልማትን ለማደናቀፍ የሚሞክሩ አካላት ላይ መንግስት የተጠናከረ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,7.605,7.605,0.0,7.605,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41dbac5c03f4,train,ከዘመኑ የቴክኖሎጂ እድገት ጋር አብሮ የማይራመድ ትውልድና ሀገር በአለም አቀፍ ተወዳድሮ ማሸነፍ እንደማይችል ጠቁማ፤ በእድሉ በመጠቀም እውቀትና ክህሎቷን ማሳደጓ እንዳስደሰታት ተናግራለች።,spk_b7c8f135055f,am,14.192,13.833,0.0,14.192,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b0c7164f079,train,ካሜሩን በካሜሩን ቴሌኮሙኒኬሽን (CAMTEL) እና ኢትዮ ቴሌኮም የፈጠሩት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ውጤታማ እንዲሆን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሀገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆሴፍ ዲዮን ንጉቴ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_b7c8f135055f,am,15.512,13.541,0.0,15.512,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aef8c831986c,train,በተያዘው የ2018 በጀት ዓመትም በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች በ72 ዘርፎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.621,8.187,0.0,8.621,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34a80832d5a7,train,የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፤ በተገኙበት ሀገራዊ የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ተጀምሯል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,10.785,10.133,0.336,10.785,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c511378b658c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ስደተኞች በሄዱባቸው ሀገራት ለብዝበዛ እና ለአስከፊ ችግሮች ተጋላጭ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.149,9.149,0.0,9.149,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aba9ece8ee82,train,አፍሪካ ቁልፍ የሕዝብ አገልግሎቶችን መስጠት የሚችሉ የተረጋጋ ተቋማትን በመገንባት እና ተቋማዊ በማድረግ ረገድ በርካታ ስራዎች መሥራት እንደሚጠበቅባትም ገልጸዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,11.069,10.535,0.0,11.069,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f24d03ba68f,train,ሳምንቱ ሲጠናቀቅ የአፍሪካ ክህሎት ልማትን አስመልክቶ የጋራ አቋም መገለጫ እና የድርጊት መርሃ ግብር ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_b7c8f135055f,am,6.965,6.642,0.0,6.965,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47d5cf118171,train,በኦሮሚያ ክልል እየተከናወነ ያለው ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመታገዙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ማስቻሉን የክልሉ ገንዘብ ቢሮ አስታውቋል።,spk_b7c8f135055f,am,10.768,10.768,0.0,10.768,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_000204f18a4a,train,ኢትዮጵያ በስደተኞች ሕይወት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ ላሳደሩ ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና መስጠቷን ጠቅሰው፥ ስደተኞችን በክብር መቀበል የማህበረሰብ ትስስርን እንደሚያጠናክር ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.912,11.678,0.462,12.912,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04f28b85af4f,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደሃዋሳ ከተማ የመጡ ወጣቶች በከተማዋ የጽዳት ሥራ በማከናወንና ደም በመለገስ የአገልግሎት ሥራቸውን መጀመራቸው የሚታወስ ነው።,spk_b7c8f135055f,am,11.59,11.59,0.0,11.59,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2ee63da8e16,train,ሥርዓቱን ከአባላቱ በሚገኘው ስጦታና መዋጮ ይበልጥ ለማጠናከር ከሚደረገው ጥረት በተጓዳኝ ከ240 ሄክታር የሚበልጥ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለማልማት የሚያስችል የዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,16.301,16.301,0.0,16.301,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eaad760cba2c,train,የክረምት ጊዜዋን ሀገርና ህዝብን የሚጠቅሙ ተግባራትን በማከናወን በማሳለፏ ደስተኛ መሆኗንም ወጣት ኤልሳቤት ተናግራለች።,spk_b7c8f135055f,am,10.011,9.299,0.0,10.011,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f92cef4c4f8b,train,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ቴዎድሮስ ምህረት በዚሁ ወቅት፤ አፍሪካ ለሕገ-መንግሥታዊነት እና ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ ማስቀጠል ይኖርባታል ብለዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,11.371,10.848,0.0,11.371,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2312b5f4d58e,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከደርስ ስልጠና ሐምሌ 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_b7c8f135055f,am,16.301,14.965,0.0,16.301,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e91a24a5ac5f,train,የክልሉ ገንዘብ ቢሮ እየተከናወነ ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በኢኮኖሚ ዘርፉ ላይ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_b7c8f135055f,am,7.11,7.11,0.0,7.11,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ffcce9764a8,train,በዛሬው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በታጀበው ቅስቀሳ ላይ የተሳተፉት አዛውንቱ አቶ ስዩም ገበየሁ እንዳሉት፤ የኮሪደር ልማቱ ለተሽከርካሪዎች እና ለሞተር አልባ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ምቹ መደላድል ፈጥሯል።,spk_b7c8f135055f,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e69a56530fef,train,ይህም በተለይ ደህንነቱ የተረጋገጠ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍና የዜጎችን እርካታ ለመጨመር እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb25b0fde680,train,አሁን ላይ ስልጠናውን አጠናቆ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማግኘቱን ጠቅሶ፤ ባገኘሁት እውቀትና ክህሎት ሀገሬ ለጀመረችው የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሪፎርም ስኬታማነት የድርሻዬን ለማበርከት ዝግጁ ነኝ ብሏል።,spk_b7c8f135055f,am,12.23,11.895,0.0,12.23,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40019ba2d354,train,የካሜሩን ቴሌኮሙኒኬሽን (CAMTEL) እና ኢትዮ ቴሌኮም በካሜሩን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ማፋጠን የሚያስችል የኮንትራት ስምምነት ተፈራርመዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.811,8.383,0.0,8.811,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e84ef3f1ed54,train,አቶ ጌታቸው እንዳሉት የቡሳ ጎኖፋ ስርዓትን ይበልጥ ለማጠናከር በዘንድሮ የመኸር ወቅት በክልሉ ስድስት ዞኖች ውስጥ በተለየ 7 ሺህ ሄክታር የሚበልጥ መሬት በተለያዩ ሰብሎች የማልማት ሥራ እየተከናወነ ነው።,spk_b7c8f135055f,am,13.51,12.651,0.0,13.51,-16.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_91b95c9fa3a2,train,በአሁኑ ወቅትም ከሁሉም ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 102 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በሁለት ቡድን ተከፍለው ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመጓዝ አገልግሎቱን እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_b7c8f135055f,am,13.968,13.381,0.0,13.968,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0d7f3b029db,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል የአፈርና አካባቢ ጥበቃ፣ የችግኝ ተከላ፤ የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ እገዛ፣ የሥነ ተዋልዶ ጤና እና በሽታ መከላከል እንዲሁም የደም ልገሳ ተጠቃሽ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.725,12.725,0.0,12.725,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6327a35629b,train,የኮሪደር ልማቱ ለእግረኛው፣ ለተሸከርካሪ እና ለሞተር አልባ ትራንስፖርት የተለዩ ጓዳናዎች በመፍጠሩ የትራፊክ አደጋን  ለመቀነስ እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.451,8.699,0.0,9.451,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d959f47822a,train,መግለጫውን የሰጡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ምክትል እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ መሐመድናስር አባጀማል(ዶ/ር)፣ እንዳሉት ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እየተተገበረ ይገኛል።,spk_b7c8f135055f,am,15.771,14.456,0.0,15.771,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d5bd12f5402,train,የአሽከርካሪዎች  ሙያ የሚፈቅደውን ህጋዊ  አሰራር ተግባራዊ በማድረግ ሕይወትን ከአደጋ ለመታደግ መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,8.472,8.077,0.0,8.472,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e91c2e7e5c78,train,የክልሉ መንግስት የዜግነት አገልግሎት የሚል ስያሜ በመስጠት በ72 ዘርፎች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ስራዎች እያከናወነ መሆኑን ለአብነት አንስተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.291,10.816,0.0,11.291,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_205d003a7865,train,የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት ተወካይ ፋራይ ዚሙድዚ፥ ፋኦ የኢትዮጵያን የእንስሳት ጤና እና የአካባቢ ጥበቃ ስርዓት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.333,9.849,0.0,11.333,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24dd95c8e363,train,የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ፤ የመንገድ ደሕንነትን የመጠበቅ  ጉዳይ ለማንም የማይተው የሁላችንም የጋራ አጀንዳ መሆን አለበት ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.563,9.198,0.0,9.563,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e55633f9ef8,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የፌዴራል፣ የክልሉና የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላትና የማሕበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99cd2f87dcd0,train,የሶስት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ናይጄሪያ በምድብ ሶስት በዘጠኝ ነጥብ በመሪነት ጨርሳለች። ሞዛምቢክ በምድብ ስድስት በሶስት ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ መርጥ ሶስተኛ ሆና ጥሎ ማለፍ ገብታለች።,spk_0aedf7962010,am,13.914,10.804,0.0,13.914,-37.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_573427812558,train,መምሪያው ከወረዳዎች ከተውጣጡ የፍትሕ ጽሕፈት ቤት አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 በጀት ዓመት የዘርፉ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ አካሂዷል።,spk_0aedf7962010,am,14.153,12.352,0.597,14.153,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c1314000df4,train,በመድረኩ ላይ የመምሪያው ሀላፊ አቶ ደመረ ቸሬ እንዳመለከቱት፤  በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት  በፍትሕ ዘርፍ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_0aedf7962010,am,11.393,8.786,0.531,11.393,-36.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43c9dee4145f,train,ለዚህም ጠንካራ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማትን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸው፥ ሚኒስቴሩ አዲስ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_0aedf7962010,am,14.113,10.659,0.382,14.113,-38.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d6c576d5afa,train,ችግሩን ለመከላከል በክልሉ የተቋቋመው ጥምረት እየሰራ ቢሆንም በቅንጅት መጓደል ምክንያት የሚፈለገውን ያህል ውጤት እየተገኘ እንዳልሆነም አመልክተዋል።,spk_0aedf7962010,am,12.993,9.613,0.614,12.993,-36.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae0683147805,train,ያለአግባብ የተወሰዱ ከ455 ሄክታር በላይ መሬትን ጨምሮ ሌሎች የመንግስትን ሀብትና ንብረቶች  በፍትሃ ብሄር ክርክር  እልባት ተሰጥቶት ማስመለስ መቻሉንም አውስተዋል።,spk_0aedf7962010,am,15.274,12.891,0.0,15.274,-37.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6bd193adda5,train,ሀገራዊ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄ ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ ወጣቶች ገለፁ።,spk_0aedf7962010,am,10.473,7.89,0.678,10.473,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e92c0d70f3a,train,በዞኑ የመርሐቤቴ ወረዳ ፍትሕ ጽሕፈት ቤት የሰነዶችና ጠበቆች የስራ ሂደት አስተባባሪ ወይዘሮ ትንሳኤ ደለለኝ፤ ባለፈው የስራ ዘመን  በፍትሕ ተደራሽነትና ሕግ ማስከበር በኩል የተሻለ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።,spk_0aedf7962010,am,20.433,16.359,0.307,20.433,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25d12c166212,train,ለዚህም የጸጥታ አካላት ሚና ትልቅ መሆኑን ጠቁመው፤ የ12ኛ ክፍል ፈተና በተሻለ መልኩ እንዲሰጥ የጸጥታ ተቋማት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_0aedf7962010,am,11.594,10.001,0.58,11.594,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c828b8838554,train,መዛግብቶችን ወደ ዲጂታል በማስገባት የፍትሕ አገልግሎት አሰጣጡን  ለማዘመን የተከናወነው ስራ አበረታች መሆኑን ጠቅሰው፤ የዘርፉን አገልግሎት ይበልጥ  ቀልጣፋና ተደራሽ በማድረግ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ስራዎቹ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_0aedf7962010,am,20.553,17.442,0.662,20.553,-40.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_87a6f0f47199,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን መሀመድ(ዶ/ር) ፤ በክልሉ  የቱሪዝም ሃብትን በማልማት ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_0aedf7962010,am,16.393,11.915,0.747,16.393,-36.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_377391849199,train,በክልሉ እስካሁን ድረስ ከ12 ሺህ 200 በላይ ዜጎች ስልጠናውን እየተከታተሉ መሆኑን የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፥ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_0aedf7962010,am,16.513,12.619,0.337,16.513,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_722d0dc258e8,train,ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ሁለተኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ አዲስ አበባን ይበልጥ ለዓለም ለማስተዋወቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን  የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አስታወቀ፡፡,spk_4862e47f5642,am,10.614,9.455,0.361,10.614,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0436c2372b84,train,የእስልምና ሃይማኖት መምህር ዑዝታዝ አቡበከር አህመድ በበኩላቸው፥ የእምነት ተቋማት ስለ አብሮነትና አንድነት በጽኑ የማስተማር ሃይማኖታዊ ግዴታ እንዳለባቸው ጠቅሰዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.133,9.74,0.394,10.133,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdfef72f3f9b,train,በአፍሪካ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን የበለጠ ለማሳደግ የመማር ማስተማር ሂደቱን ከወቅቱ ጋር ማዛመድ ይገባል ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,7.973,7.151,0.385,7.973,-21.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e40379a9a13,train,ኮሚሽኑ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ ላይ ማሳተፉ የሚበረታታ መሆኑን ጠቅሰው፤ በቀጣይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በስፋት መስራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.733,10.003,0.407,10.733,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e266ef787acf,train,በዚህም ምርጫው በተከናወነባቸው የድምጽ መስጫ መስጅዶች የምርጫ ሂደቱ በስኬት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.213,6.434,0.377,7.213,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b20ec8bbc34e,train,፡ - በአማራ ክልል የፍትሕ አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ቀልጣፋና ዘመኑን የሚመጥን የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ።,spk_4862e47f5642,am,11.254,10.509,0.342,11.254,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_feb62f5fed01,train,የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰዎችን ከማገዝ ባለፈ ህብረ ብሄራዊ አንድነትንና የባህል ትስስርን የሚያጠናክር ነው ሲሉ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_4862e47f5642,am,11.973,11.166,0.372,11.973,-24.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a3f7ae827d0,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤት ለመስራት 25 በመቶ ገንዘብ የቆጠቡ መምህራን ወደ ግንባታ ሂደት እንዲገቡ ቦታ እያስረከበና ሌሎች ተግባራት እያከናወነ መሆኑን የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡,spk_4862e47f5642,am,14.813,13.695,0.585,14.813,-21.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_57c65e55a851,train,የሀገር ባለውለታዎችና ድጋፍ የሚገባቸው ዜጎችን የማገዝ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_4862e47f5642,am,9.854,8.878,0.4,9.854,-21.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40fede41bd15,train,በድርቅና በሌሎች አደጋዎች ሳቢያ ለስነ-ልቦና ቀውስ ለተጋለጡ ዜጎች ፈጣንና የተቀናጀ የአእምሮ ጤና አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_4862e47f5642,am,9.174,8.45,0.369,9.174,-21.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_94c4d73fc0b6,train,የአቅመ ደካሞችን የኑሮ ጫና ማቃለልና ማገዝ የሚያስመሰግን ተግባር መሆኑን ገልጸው በዚህ በጎ ስራ የተሳተፉ አካላትን አመስግነዋል።,spk_4862e47f5642,am,8.493,7.685,0.357,8.493,-21.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_921b472ab5e7,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ሁለት ወራት ለትራፊክ አደጋ ተጎጂዎችና ለሌሎችም ደም ለሚያስፈልጋቸው ህመማን የደም እጥረት እንዳያጋጥማቸው የትራንስፖርት ዘርፍ ተዋናዮችን በማስተባበር ለሶስተኛ ጊዜ ደም ልገሳ መርሀ ግብር መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።,spk_4862e47f5642,am,14.534,13.248,0.355,14.534,-20.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d4423433f8,train,በተለያዩ አጋጣሚዎች የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት በሰከነ መንገድ መመካከርና መፍትሔ መስጠት ወቅቱ የሚጠይቀውና የሃይማኖት ተቋማት ዋነኛ አስተምህሮ መሆኑንም ነው አፅንኦት የሰጡት።,spk_4862e47f5642,am,12.014,11.199,0.35,12.014,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_976c153038b6,train,የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት አዲስ ከተካተቱ ተቋማት መሪዎችና ከኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ጋር በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲ ላይ ውይይት አካሂዷል።,spk_4862e47f5642,am,12.014,11.262,0.352,12.014,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d1b7e0e7a40,train,በዕለቱ የተገኙት በፍትህ ሚኒስቴር የሴቶች ህፃናትና ባለብዙ ዘርፍ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዳግማዊት አላምነህ እንደተናገሩት መንግስት የህብረተሰቡን ፍትህ ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እያከናወነ ይገኛል።,spk_4862e47f5642,am,13.614,12.334,0.354,13.614,-20.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c3347057869,train,"በክረምቱ ወራት ""በትምህርት ለትውልድ"" መርሃግብር ኮሚቴ በማዋቀር  የተማሪዎችን መቀመጫ የመጠገን፣ የመማሪያ ክፍሎችን  የማደስ፣ ትምህርት ቤቱን ውብና ጽዱ የማድረግ ስራ መከናወኑን የተናገሩት ደግሞ የአቦከር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር የኔሰው ጥላሁን ናቸው።",spk_4862e47f5642,am,16.453,15.607,0.355,16.453,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_916d2c618c7e,train,በኢትዮጵያ ያጋጠሙ አለመግባባቶችን ለመፍታትና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ታልሞ የተቋቋመው ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የታለመለትን ዓላማ እንዲመታ ቤተክርስቲያኗ በየመዋቅሯ አበክራ እንደምትሰራ ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.854,12.809,0.381,13.854,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_590255960990,train,ይህም በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ከፍተኛ መነቃቃት መፍጠሩን ማረጋገጥ ተችሏል ነው ያሉት፡፡,spk_4862e47f5642,am,5.494,5.099,0.394,5.494,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c54910567583,train,እንደኃላፊዋ ገለጻ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት በተከናወነ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ644 ሺህ 800 በላይ ወጣቶች በተለያዩ የልማት ዘርፎች ተሰማርተው ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ አድርገዋል።,spk_4862e47f5642,am,15.893,15.153,0.434,15.893,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_83990ed070d9,train,የታጠቁ ሃይሎችም ወደ ሰላም እንዲመጡና አጀንዳቸውን በሀገራዊ ምክክሩ እንዲያቀርቡ ከማገዝ አኳያ የሃይማኖት አባቶችና ምሁራን ሚናችንን መወጣት ይገባናል ነው ያሉት።,spk_4862e47f5642,am,11.094,10.134,0.491,11.094,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d076a0136ede,train,ከዚህ ባለፈ የመዲናዋን የቱሪዝም መዳረሻዎች በማስጎብኘት የጉባዔው ታዳሚዎች ቆይታቸውን እንዲያራዝሙ የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.813,8.985,0.43,9.813,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02c7cd4481d7,train,በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያት የሚከሰቱ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት በራስ አቅም ለአደጋ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.293,10.419,0.511,11.293,-20.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a510313fb1de,train,የሀገር ባለውለታዎችና ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን የማገዝ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_4862e47f5642,am,6.494,5.569,0.345,6.494,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b61388ffdeec,train,በአራት ወረዳዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን  ጠቅሰው በመገናኛ ብዙሃን የታገዘ የመከላከል ስራ መጠናከሩንም ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.934,7.566,0.368,7.934,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e149dad6da3,train,ህዝበ-ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር ረዳት የሌላቸው አቅመ ደካማ ወገኖችን በመጠየቅና በመርዳት ሊሆን እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሼህ ፈትሁዲን ሃጂ ዘይኑ ገለጹ።,spk_4862e47f5642,am,15.293,14.516,0.346,15.293,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ed5c9c367ab,train,በዚህም  አቶ ምትኬ ወርቁ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት እና ወይዘሮ ተናኘ አያሌው ደግሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ  በመሆን እንዲያገለግሉ ተሹመዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.934,9.974,0.355,10.934,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75d73318fbe5,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በሱዳን በተከሰተው ግጭት ተፈናቅለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር እያካሄዱ ነው።,spk_4862e47f5642,am,12.534,11.804,0.359,12.534,-20.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dccb81e5b44,train,በቀጣይ በሚካሄዱት ሶስት ጉባኤዎች ለመሳተፍ ለሚመጡ እንግዶች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,10.774,10.069,0.372,10.774,-20.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b1bacadb067,train,በ2018 ዓመተ ምህረትም የኢሬቻ እሴቶች የሆኑትን ሰላም፣ ምህረትና አንድነትን አጥብቀን በመያዝ የአገራችንን ማንሠራራት ለማረጋገጥ በፈተናዎች ሳንበገር ተግተን እንድንሠራ አደራ ለማለት እወዳለሁ፡፡,spk_4862e47f5642,am,13.934,13.096,0.348,13.934,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_389df4bb67d0,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ጸሓፊ አበራ ሉሌሳ በበኩላቸው፤ ማህበሩ ኮሚሽኑ የያዛቸው እቅዶች እንዲሳኩ ባሉት መዋቅሮች በመታገዝ ትብብሩን እንደሚያጠናክር አረጋግጠዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.854,9.875,0.381,10.854,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c277c702030,train,በአፋር ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን መከላከልና ምላሽ መስጠት የሚያስችል የጋራ ተግባቦት በባለድርሻ አካላት መካከል መፈጠሩ ተገልጿል።,spk_4862e47f5642,am,9.653,8.846,0.353,9.653,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8effe0a0afa,train,የውይይቱ ተሳታፊዎችም በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣትና የህዝቡን አብሮነት ለማጠናከር ምክክር የማይተካ ሚና እንዳለው ነው ያነሱት።,spk_4862e47f5642,am,8.934,7.988,0.404,8.934,-20.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5202ced6db6,train,ባለድርሻ አካላት ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቅ መልካም መስተንግዶ ከመስጠት ባለፈ ታዳሚዎቹ  ስለአገሪቱ በጎ ምልከታ እንዲኖራቸውና የማይረሳ ትዝታን ይዘው እንዲሄዱ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,11.893,11.53,0.364,11.893,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_343ad4bfeeb5,train,የመምህራን እና የትምህርት አመራሩን ብቃትና ትጋት ማሳደግ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ  መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.774,6.583,0.37,7.774,-19.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6445ea7af684,train,በኦሮሚያ ክልል የወባ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_4862e47f5642,am,7.854,7.041,0.343,7.854,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14ecd18ef715,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሃሙድ ድሪር እስካሁን ባለው ሀገራዊ ምክክር ሂደት የሃይማኖት ተቋማት ሚና የጎላ  መሆኑን ጠቅሰው፥ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.373,12.398,0.35,13.373,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8665cdcf9e5d,train,በምርቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝን ጨምሮ ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.414,10.52,0.361,11.414,-20.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_537e08797697,train,በትግራይ እና ሱማሌ ክልሎች የቆየው ሌላው በወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣት ሱዋር ማሳድ በበኩሉ፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሕበረሰቡን ዝቅ ብሎ በማገልገል የህሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ሥራ ነው ብሏል።,spk_4862e47f5642,am,12.893,12.529,0.365,12.893,-20.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2c197717cb0,train,የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ አገረ ስብከት መምህር አባገብረ መስቀል ሽኩር (ዶ/ር) አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት ኮሚሽን ተቋቁሞ ሥራ መጀመሩ ለመላው ህዝብ ትልቅ ድል ነው ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,12.614,11.63,0.382,12.614,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d63811a5118,train,በየዓመቱ የጊፋታ በዓልን ለማክበር እንደሚመጡ አስታውሰው በዓሉ የብርሃን መገለጫ፣ የሰላም ማብሰሪያና ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት የፍቅር በዓል እንደሆነ መረዳታቸውን ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.934,10.118,0.354,10.934,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6ae4967623c,train,ኢኖቬሽን የቅንጦት ጉዳይ አለመሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፤ የጤና ጥራት፣ ተደራሽነትና የህሙማን ደህንነትን የበለጠ ለማጠናከር ያለውን ቁልፍ ሚና ገልጸዋል።,spk_083185151bc9,am,11.473,8.955,0.395,11.473,-23.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_1221e18485cf,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኢሳ ቦሩ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_083185151bc9,am,11.274,10.38,0.0,11.274,-24.3,male,18-24,,16000,4,0 clip_90e6bb456afe,train,በዚህም በጤና አገልግሎት ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው በቀጣይም አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎችን በመተግበር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_083185151bc9,am,8.194,7.806,0.0,8.194,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_725d7381bad9,train,ሶስተኛው በኢትዮጵያ መንግስት እና የብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የተደረገውን ፍርደኞችን ማስተላለፍና አራተኛው የኢትዮጵያና የደቡብ አፍሪካ በወንጀል ጉዳይ የሚፈልጉ ሰዎችን የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጅን ነው።,spk_083185151bc9,am,15.114,12.966,0.38,15.114,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_bf0904a60dad,train,በተጨማሪም ስምምነቶቹ በፍትህ ዘርፉ ላይ የሚያመጣው አስተዋጽኦ እንዴት ይታያል? ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡,spk_083185151bc9,am,7.553,6.608,0.457,7.553,-25.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_7a74938b69df,train,የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና የስራ ሂደት መሪ ስለሺ አሰፋ ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ ለሚገኙ ፈጻሚዎች በጸረ ሙስና ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_083185151bc9,am,13.914,12.968,0.0,13.914,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_b08d48f70ca5,train,የስምምነቱ ዓላማ በህግ ጉዳይ ላይ ሀገራቱ ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክር መሆኑን ጠቁመው፤ በፍትህ ዘርፉ ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።,spk_083185151bc9,am,9.073,7.891,0.0,9.073,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_9bd683f090bf,train,በመሆኑም በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን የተያዙትን የልማት ዕቅዶች ከስኬት ለማድረስ ሁሉም ባለድርሻ አካል ማህበራዊ ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድሯ አሳስበዋል።,spk_083185151bc9,am,12.793,11.038,0.458,12.793,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_5f21b73862b5,train,ጠንካራና ቀጣይነት ያለው የጤና ስርዓት መገንባት ወሳኝ መሆኑን በመጠቆም በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ የምታከናውነውን ተግባር ለመደገፍ ድርጅቱ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_083185151bc9,am,11.194,10.348,0.33,11.194,-25.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_347fe448ab92,train,በመሆኑም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የጤናውን ዘርፍ የሚያሳልጡ የኢኖቬሽን ስራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_083185151bc9,am,8.514,7.706,0.5,8.514,-24.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_67f000556f20,train,ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ብራዚል እና ደቡብ አፍሪካ ጋር በፍትህ ዘርፍ ላይ ያደረገቻቸው ስምምነቶች ከሀገራቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግሥቱ ገለጹ።,spk_083185151bc9,am,17.713,14.977,0.0,17.713,-27.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_e744f9937e9d,train,በስምምነቱ መሰረት 400 ሜጋ ዋት የፀሐይ ኃይል ፕሮጀክትን ተግባራዊ ለማድረግ ግልጽና ዓለም አቀፍ ጨረታን የተከተለ ልማት ተግባራዊ ለማድረግ ድጋፍ እንደሚደረግ አንስተዋል።,spk_a8c664200473,am,10.12,9.548,0.572,10.12,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d21bb8e88b63,train,በዚሁ ወቅት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አማካሪና የጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማሄ ቦዳ እንዳሉት፤ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ዘመኑን የዋጀ የሥራና የቴክኖሎጂ መፍጠሪያ የማድረግ ተግባር እየተከናወነ ነው።,spk_a8c664200473,am,12.7,11.418,0.702,12.7,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32367f933339,train,የሁለትዮሽ የትብብር ስምምነቱ በፀሐይ ኃይል ፓርክና የሶላር ሚኒ ግሪድ የኃይል ማመንጫ፣ በመስኖና መጠጥ ውሃ አቅርቦትን የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ትብብር ዕድሎችን የሚያመቻች መሆኑ ተገልጿል።,spk_a8c664200473,am,13.42,11.443,1.213,13.42,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36a1b7b678df,train,የሰው አንጎል በውስጡ ቢሊዮን የሚቆጠሩ የነርቭ ሴሎችን የያዘ ሲሆን በነዚህ ሴሎች መካከል ያለው እጅግ የተወሳሰበ ልውውጥ የማሰብ እና የማስታወስ ችሎታችንን ይወስናል።,spk_a8c664200473,am,9.7,8.007,0.682,9.7,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fec81742674,train,ስድስተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር “የሳይበር ደህንነት - የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት” በሚል መሪ ሀሳብ ከጥቅምት 1 እስከ 30/2018 ዓ.ም እንደሚከበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ።,spk_a8c664200473,am,13.68,12.558,1.122,13.68,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba6be1548a76,train,አገልግሎቱ ዲጂታል መሆኑ ተዓማኒነት ያለው አሰራርን ከመፍጠር ባለፈ የመረጃ ደህንነትን በመጠበቅ አበርክቶው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,7.88,7.367,0.513,7.88,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66d4750889b2,train,የፕሮግራሙን ተቋማዊ አሰራርና ውጤታማነት ለማሳደግ የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ በአዋጅ 1284/2015 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቆ ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።,spk_a8c664200473,am,10.5,10.071,0.429,10.5,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bc493130e81,train,ተሻሽሎ የቀረበው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ ለዘላቂ ልማት ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ጠቁመው፤ ኮሌጆች በክኅሎት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8c664200473,am,12.32,11.246,0.612,12.32,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_509cb84bd628,train,ስለ ፆታዊ ጥቃት መረጃ መስጠትና የስነ ልቦና ባለሞያ ወይም የአእምሮ ሀኪም ማማከር ሲሆኑ መዘንጋት የሌለብን አንድ ቁልፍ ነገር ሁሌም ፍላጎቷን ማክበር እንዳለብን ነው ።,spk_a8c664200473,am,10.213,8.883,0.0,10.213,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_11062e601ce3,train,6ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር አስፈላጊነትም ተቋማት በሰፊዉ ወደ ዲጂታላይዜሽን እየገቡ በመሆኑ ከወዲሁ የሳይበር ደህንነት ዝግጁነታቸዉን መጨመር እንዲችሉ ነው ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,11.38,10.194,0.552,11.38,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75e0c03a11a2,train,በተሻሻለው የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ስትራቴጂ ላይ ያተኮረ ክልል አቀፍ የባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል።,spk_a8c664200473,am,9.76,8.982,0.423,9.76,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05757cc929a6,train,በሰብል ልማትና እንስሳት እርባታም በተለይ ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ያተኮሩ የምርጥ ዘር ግኝትና ብዜት ላይ ለሚሰራው ስራ አጋዠ ነውም ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,10.84,8.782,0.778,10.84,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_399f9c438168,train,ይህም ብሪታንያ ባለፉት አራት ዓመታት ለድርጅቱ ካደረገችው ድጋፍ የ30 በመቶ ብልጫ እንደሚኖረው አስረድተዋል።,spk_a8c664200473,am,6.88,5.096,0.553,6.88,-44.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_daad541f9d90,train,ፕሬዚዳንቱ በአዳማ ከተማ ሁዳ መስጂድ በመገኘት ድምጽ ከሰጡ በኋላ ባስተላለፉት መልእክት መጅሊሱ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠር እና ህዝበ ሙስሊሙን ለማገልገል እየሰራ መሆኑን ገልጸው የዛሬው ምርጫም ይህንኑ አላማ ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,17.534,14.387,0.334,17.534,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_027de1be0c68,train,ኢትዮጵያ የሃይማኖት ብዝሃነት ያላት ህብር የሚለው ቃል በርግጥም የሚገልፃት አገር መሆኗን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.814,6.954,0.0,7.814,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0325ba6bd35d,train,የራሳቸው መለያ ያላቸው ብሄሮች ብሄረሰቦች በአንድ አገረ መንግስት ጥላ ስር የኖሩ፣ የተሳሰሩባትና በእጅጉ የተጋመዱ ህዝቦች መሆኗንም ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.454,9.71,0.398,12.454,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3051e8388307,train,ያለፈውን ዘመን ዘግቶ አዲስ ዘመን ይጀምርበታል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስጋና ባህል እንዲገነባ፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጸና፣ ኢትዮጵያ ከሁሉም- በሁሉም- ለሁሉም እንድትሆን እሬቻ አንዱ ዕሴቷ ነው ሲሉም አስፍረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,17.134,13.633,0.317,17.134,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb0a7ca14eb2,train,"""ሀገሬን እገነባለሁ ሀላፊነቴን እወጣለው"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገሪቱ ሲካሄድ በቆየው ውይይት የማጠቃለያ መድረክን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ተሰጥቷል።",spk_a6ba221b8a46,am,12.774,10.446,0.75,12.774,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a68ebcf82a42,train,በጤና ተቋማት ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት እየታየ መሆኑን ጠቁመው ተግባሩን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።,spk_a6ba221b8a46,am,12.854,9.892,0.0,12.854,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b74ce2fd4994,train,በአዲሱ ዓመት በምገባ መርሃ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ብዛት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 ሺህ ብልጫ እንዳላቸው አቶ በዳዳ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,10.893,10.566,0.0,10.893,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c33def042d82,train,የኬሚካል ርጭትና የአጎበር ስርጭቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከወባ በሽታ መታደግ እንደሚያስችል ጠቅሰው፣ ህብረተሰቡ የአልጋ አጎበርን በአግባቡ መጠቀም እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.414,13.08,0.456,15.414,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_45d2ac136072,train,ዛሬም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተደረገው ምክክርም ትናንት እና ዛሬን እንዲሁም ዛሬን እና ነገን፤ ዘላቂ ብልጽግናን ከተሳካ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጋር አሠናስሎ ለመምራት ጉልበት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,18.453,13.063,0.652,18.453,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_68e776fbe06d,train,ይህንን ለማከናወን የሚያስችል 97 መጋዘኖች ተጠናቀው አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6226580e10aa,train,ወጣቶች ሰላምን ለማጽናት በሚከናወኑ ተግባራት ውስጥ የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ገለጸ።,spk_a6ba221b8a46,am,11.733,9.05,0.0,11.733,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74f5408500d6,train,ለሥራቸው እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ በቀጣይ ሥራቸውን በትጋት ለመስራትና ለተሻለ ውጤት እንዳነሳሳቸው በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተሸላሚ መምህራን ገለጹ።,spk_a6ba221b8a46,am,14.014,10.964,1.656,14.014,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_51c01430ae88,train,የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በሥነ ሥርአቱ ላይ እንደገለጹት መምህራን ለሙያቸው በመታመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነው ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እየተወጡ ይገኛሉ።,spk_a6ba221b8a46,am,13.854,12.178,0.474,13.854,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e7ceb4343fa,train,ድርጅቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.814,6.017,1.287,7.814,-37.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04e784f73d12,train,ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ሊከሰቱ የሚችሉበት ወቅት በመሆኑም ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም አቶ በላይ አመልክተዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,8.893,7.539,0.0,8.893,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2757bb66f838,train,በተለይ በዓይን ብሌን ጠባሳ ምክንያት የዓይን ብርሀናቸውን የማጣት አደጋ ላጋጠማቸው ዜጎች እይታን ለመመለስ እና ተስፋ ለመሆን አባገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች  የድርሻቸውን እንዲወጡ መልእክት አስተላልፈዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.534,12.681,0.58,15.534,-28.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa6e7623eaaf,train,ብዝሃነት ለኢትዮጵያዊያን የአንድነት ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ ምንጭ፣ የቱሪዝምና ዲፕሎማሲ አቅም ጭምር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,6.973,6.478,0.496,6.973,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c08628cfc354,train,ማህበሩ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በትምሀርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በእንስሳት ሀብት ልማትና በሌሎች ልማቱን የሚያጎለብቱ ስራዎችን አከናውኗል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሚስኪ መሀመድ ናቸው።,spk_a6ba221b8a46,am,15.213,13.255,0.783,15.213,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b550aeb40cb,train,ኢትዮጵያን የምንወድ ሁሉ ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን በጋራ እንትጋ፣ ውጤታማ እንሁን፣ ታሪክ እንስራ።,spk_a6ba221b8a46,am,8.733,7.622,0.747,8.733,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9371b7b74eb8,train,በዚህም ዜጎች የሚኮሩበት ታሪክ በኢትዮጵያውያን እየተጻፈ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,7.133,6.164,0.554,7.133,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5218121b53e3,train,በተጨማሪም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ስራ በመሰራቱ በሽታዎቹ የሚያደርሱትን ተጽእኖ መቀነስ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,11.653,9.577,0.714,11.653,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f2125e3bf1f,train,ባለፈው ዓመት በየሳምንቱ በወባ በሽታ የተያዙ በርካታ ሰዎች ሪፖርት ይደረግ እንደነበር አስታውሰው፣ ዘንድሮ በተሰራ የቅድመ መከላከል ተግባር የበሽታው ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.094,12.156,0.576,15.094,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_502eaff82f77,train,በመድረኩ የባህር ዳር ከተማና የአማራ ክልል የትምህርት ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች መሳተፋቸው ታውቋል።,spk_a6ba221b8a46,am,8.053,6.249,0.598,8.053,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_501671787d51,train,ዩኒቨርሲቲው ከምሥረታው ጀምሮ የኢትዮጵያ የለውጥ እና የልማት ጥያቄዎች የፈለቁበት፤ የጊዜው ትንታግ ወጣቶች የለውጥ አብዮት የጎሰሙበት የታሪክም የዕውቀትም ቤት እንደሆነም ነው ያወሱት።,spk_a6ba221b8a46,am,16.014,10.81,1.712,16.014,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3464aed4f6e9,train,የኢትዮጵያ የዕውቀት ብርሃን መፍለቂያ እና የለውጥ ጥሪ ማስተጋቢያ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ዛሬም የጀመርነውን ልማት በዕውቀት ለመምራት ተደማሪ ጉልበት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.053,10.081,0.0,12.053,-30.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c03f469834b,train,ድርጅቱ በጤና ክብካቤ፣የህክምና መሳሪያዎች እና ግብአቶች በማቅረብ፣ የአደጋ ጊዜ ምላሽ እንዲሁም በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት የቴክኒክ ድጋፍ እየሰጠ እንደሚገኝ ነው ያብራሩት።,spk_a6ba221b8a46,am,14.813,12.022,1.019,14.813,-36.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e00c167fcf08,train,በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንት ፈዲላ ቢያ በበኩሏ ወጣቶች የዘመኑ አርበኝነት የሆነውን ሰላም የማጽናት ሚናቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ነው የተናገረችው።,spk_a6ba221b8a46,am,16.174,10.169,0.546,16.174,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b4107947353,train,የማጠቃለያ መደረኩ ተሳታፊ ወጣቶች ለሰላም አርአያ ሆነው ሌሎች በርካታ ወጣቶች ለሰላም ዘብ እንዲሆኑ ማድረግን ያለመ መሆኑንም ገልጻለች ።,spk_a6ba221b8a46,am,11.334,8.735,0.629,11.334,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,5,0 clip_97cacfbd6cf5,train,የኢትዮጵያ ጉዞ የማይቆም እና ሁሌም ታሪክ የሚጻፍበት መሆኑን ጠቁመው ጉዞዋም ትናንት ከነበረችበት እየተሻለ እና እየተለወጠ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,12.053,10.053,0.944,12.053,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32326e5e7da8,train,ሽልማትና እውቅናው አደራ ጭምር መሆኑን የገለጸው ተማሪ እንየው፣ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ አርአያነቱን ለማስቀጠል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።,spk_a6ba221b8a46,am,13.053,10.991,0.76,13.053,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a23952c0751,train,"የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ""መምህር ዋጋ ከፍሎ ትውልድ ቀራጭ ነው"" በሚል መሪ ሀሳብ የመምህራንን ቀን አክብሯል።",spk_a6ba221b8a46,am,8.213,7.272,0.302,8.213,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0c06f62c9d6,train,ወቅቱ የወባ በሽታ በስፋት የሚከሰትበት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከፍተኛ ሙቀት፣ የራስ ምታት፣ ላብና ሌሎች የህመም ምልክቶችን ሲያጋጥመው ፈጥኖ ወደጤና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ሕክምና ማግኘት እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.534,12.616,0.467,15.534,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc8d4abd8d84,train,በአገር አቀፍ ደረጃ በተደረጉት ውይይቶች ልማትንና መልካም አስተዳደርን በመሳሰሉ ጉዳዮች ዙሪያ ወጣቶች ጥያቄዎች በማቅረብ በየደረጃው ሲመለሱላቸው መቆየቱን ጠቅሰዋል።በማጠቃለያ መደረኩም ተጨማሪ ምላሽ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,20.014,15.742,0.724,20.014,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_545bb9cb8b30,train,በትምህርት ዘመኑ በዞኑ በሁሉም ወረዳዎች ከሚገኙት ትምህርት ቤቶች ከ176 ሺህ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 160 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,17.534,12.934,0.335,17.534,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43cb2e9d0d2d,train,በኢትዮጵያ ከለውጡ ወዲህ በ100 ቀናት የሚነገር ታሪክ፤ መሬት የወረደ ሃሳብና ሃሳብን ከህዝብ ተጠቃሚነት ጋር ማቆራኘት የሚችል አመራር በመታየቱ ሀገር ታሪክ እየጻፈች ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,14.854,12.68,0.483,14.854,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1085e1a738e,train,ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ሁሉ የምትነግረው ታሪክና አሰራር እንዳላት በ100 ቀናት አፈጻጸም ሪፖርቱ መመልከታቸውንም ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,9.454,7.664,0.505,9.454,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b968cd3adc34,train,ወጣቶች በበጎ አድራጎት ስራዎች፣ የገጠር በጎ ፍቃድ አገልግሎት እንዲሁም በኮሪደር ልማት ስራዎች ላይ እያበረከቱ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም  ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.254,10.216,0.344,12.254,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7204ebb09ba5,train,በጡረታ የተገለሉ መምህራን በሚፈልጉት መስክ ተደራጅተው ሥራ ለመስራት ከፈለጉ ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ሲሉም አረጋግጠዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,10.174,9.435,0.0,10.174,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f829629ffc6f,train,በግምገማው ላይ አስተያየት የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ የ100 ቀናት እቅድ ሀገሪቱ ሁልጊዜ እያደገች እና እየተለወጠች መሆኑን ያሳያል ብለዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,15.813,12.4,0.899,15.813,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b739ad81b22,train,ባለፈው በጀት ዓመት ወባ በስፋት ተከስቶ እንደነበር አስታውሰው፣ በበሽታው ለተያዙ ሰዎች በወቅቱ በተሰጠ የሕክምና አገልግሎት ከህመማቸው መፈወሳቸውን ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,11.653,10.542,0.0,11.653,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1f9151c1cd,train,ለበዓሉ ስኬታማነት ከጸጥታ አካል በተጨማሪ ከ400 በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና ወስደው የሥራ ስምሪት እንደተሰጣቸውም ተናግረዋል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,9.213,5.188,0.596,9.213,-42.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ce65f6c50770,train,“አንዳንዱ የጭንቀት ዓይነት ማዕከላዊ ሐሳብ ሳይኖረው የብዙ ነገሮች ይዘት ይኖረዋል ያሉት ዶክተር ኢማኑኤል፤ የአንዳንዶች ጭንቀት ደግሞ ከፍተኛ የሚሆነው በሰዎች ፊት ቆሞ ስለመናገር ሊሆን ይችላል። ሌላው ደግሞ ድንገት ያለምንም ምክንያት የሚመጣ ከፍተኛ የሆነ የፍርሀት እና የመራድ ስሜት ብሎም በከፍተኛ ሁኔታ ልብ መምታት ከዚህም ጋር ተያይዞ ሊሞቱ እንደሆነ ሊሰማቸው ይችላል” ይላሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,28.613,21.834,0.442,28.613,-37.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cf76a1f6b4ea,train,አቶ ጥላሁን በዚሁ ወቅት የፍትህ ተደራሽነት የህዝቦች መሰረታዊ ጥያቄ በመሆኑ ይህን ለመመለስ  በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,8.733,5.254,0.549,8.733,-40.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54b0975b6c5e,train,ርዕሰ መስተዳደሯ በዚሁ ጊዜ ፤ የክልሉን ልማትና እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት የልማት አጋር ድርጅቶች ትብብርና ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.413,7.248,0.995,11.413,-39.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2647e7bc5d60,train,የኒው ላይፋ ቴን ቻሌንጅ ዴቬሎፕመንት ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ሔለን ጥላሁን በበኩላቸው የምግብ ስርዓትን አሻጋሪና አካታች ለማድረግ ወጣቶችን፣ ሴቶችን እና አካል ጉዳተኞችን አሳታፊ ማድረግ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,12.133,11.35,0.0,12.133,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9bbe987ed48e,train,ልክ እንደ አካላዊ ጤና ለአዕምሮ ጤናም ተገቢውን ትኩረት መስጠት ጤናማ ማኅበረሰቦችን ይገነባል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ce53752ac31,train,የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም፤ የሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለማሟላት የተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ማስገኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.133,7.029,0.726,11.133,-39.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_fff753247b10,train,ከለውጡ ወዲሕ በተሰጠው ትኩረት  ወጣት ወንዶችና ልጃገረዶች ከክልሉ ሁሉም አከባቢዎች በአንድ ላይ ተሰብስበው ማክበረ  መቻላቸውን ጠቅሰው፤ ይህም የእርስ በርስን ትስስርን በማጠናከር ማሕበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው  አስረድተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,15.533,13.454,0.865,15.533,-39.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ad9f3b31a92f,train,በኢትዮጵያ ቀላል የአዕምሮ ህመሞች ስርጭት ከቦታ ቦታ ቢለያይም እስከ 39 በመቶ ሊደርስ እንደሚችል የሚያሳዩ ጥናቶች አሉ ነው ያሉት።,spk_3164f8ed75dc,am,8.493,7.565,0.44,8.493,-35.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9b738888d370,train,ሥነ-ልቦናዊ ምልክቶች፡- ከመጠን በላይ መጨነቅ (ስለ ዕለታዊ ነገሮች፣ ብዙ ጊዜ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ስሜት)፣ የፍርሃት ስሜት፣ እየመጣ ያለ ከፍተኛ ጥፋት እንዳለ መሰማት፣ እረፍት ማጣት እና ትኩረት የመሰብሰብ ችግር መሆናቸውን ያነሳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,15.213,13.333,0.0,15.213,-37.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de0e5822dfdc,train,ሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት፡- አሰቃቂ ወይም አስጨናቂ የሕይወት ተሞክሮዎች (ጾታዊ ጥቃቶች፣ ኪሳራ፣ አደጋዎች)፣ የግለሰባዊ ባሕርይዎች (ፍጹም ካልሆነ የሚል አስተሳሰብ (Perfectionism) እና ዝቅተኛ በራስ መተማመን) የሚሉትን ደግሞ በሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት ተነስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,17.653,13.757,0.0,17.653,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d671ef175837,train,ከዚህም ባለፈ መገናኛ ብዙሃን አባ ገዳዎች እና ሃዳ ሲንቄዎች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎችንና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን በማነጋገር በዓሉን ማስተዋወቅ ላይ እንዲያተኩሩም ጠይቀዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.253,9.828,0.0,14.253,-40.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_52198e1b0999,train,የአደጋ ስጋት አመራር ሥራ ከብሔራዊ ደኅንነት፣ከማህበራዊ ፍትሕ፣ ከሰብዓዊ መብቶች፣ ከሰላም ግንባታና ከዘላቂ የልማት ግቦች ጋር በጥብቅ ቁርኝት የተሳሰረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.413,6.841,0.545,11.413,-41.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_55db07a940d8,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ከአስተዳደሩ ጤና ተቋማት ጋር በመቀናጀት በችግኝ ተከላ፣ በፅዳትና በቅስቀሳ እንዲሁም በነፃ የህክምና አገልግሎት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.693,9.117,0.482,14.693,-39.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_79efeacaf0fd,train,የጭንቀት ምልክቶች በአብዛኛው በአካል፣ በሥነ-ልቦና እና በባሕርይ እንደሚከፈሉ ባለሙያው ያስረዳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,5.533,5.533,0.0,5.533,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df7b62cb3674,train,በዚህም የመርሃግብሩ ተጠቃሚዎች በፋይዳ መታወቂያ ታግዘው ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት እንደሚችሉ በመግለፅ።,spk_3164f8ed75dc,am,8.253,8.253,0.0,8.253,-23.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd2739ec985c,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ በተለይም በሕክምናው ዘርፍ የኢትዮጵያን የመመርመርና የማከም ዐቅም ያሳድጋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም በላይ የተቋሙ ንጽሕና እና ጽዳት ለብዙ ተቋማት ምሳሌ ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,10.093,6.642,0.843,10.093,-43.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9770cb2e7564,train,ሥነ-ሕይወታዊ ተጋላጭነት፡- ጄኔቲክስ (የቤተሰብ የጭንቀት ህመም ያለበት ሰው መኖር)፣ አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት፣ የአካላዊ ጤንነት እክሎች (የታይሮይድ በሽታ፣ የልብ ምት መዛባት፣ አስም) የሚሉት በዚህ የአጋላጭነት ምድብ ይነሳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,14.533,12.579,0.602,14.533,-38.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dcc88a7db19f,train,በአማራ ክልል የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ቅንጅታዊ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,10.893,6.677,1.371,10.893,-41.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd777721a639,train,በጋምቤላ ክልል ልማትን ለማፋጠንና የህዝብ ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የልማት አጋሮች ትብብርና እገዛ ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,15.573,10.733,0.693,15.573,-40.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c17056ec6342,train,በመሆኑም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የጤናውን ዘርፍ የሚያሳልጡ የኢኖቬሽን ስራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32c9ffd00971,train,በካናዳ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በትብብር በመሆን የሚያደርጉት እገዛ በዚህ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ቀጣይነት ያለው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d757c526450,train,ከሱማሊያ የመጣው ጋዜጠኛ አህመድ አቢጂያ እንደተናገረው፤ የሰው ዘር መገኛ የሆነችውን ኢትዮጵያ እና የሉሲን ቅሪተ አካል ማየት በመቻሉ ታላቅ ስሜት አሳድሮበታል።,spk_639472eb30bb,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a9396388e91,train,ከአንድ ሺህ 400 ለሚበልጡ ሴቶች ደግሞ ነፃ የሕግ አገልግሎት ድጋፍ መስጠት መቻሉን ጠቅሰው፤ ችግሩን በዘላቂነት ለመከላከልና ለማስቆም ቅንጅታዊ አሰራርን አጠናከሮ ማስቀጠል ይገባናል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12e6795f1cca,train,"የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ  ማቲዎስ አኒዮ በበኩላቸው፤ የሀዲያ የዘመን መለወጫ በዓል "" ያሆዴ "" አከባበር ከጨለማ ወደ ብርሃን ፡ ከአሮጌ ወደ አዲስ አስተሳሰብ መሸጋገሪያና የምስጋና ወቅት ስለመሆኑ አንስተዋል፡፡",spk_639472eb30bb,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_cf9c108a5de7,train,በሙዚየሙ የተመለከተቻቸው ቅርሶች ብዛትና ታሪካዊ ፋይዳቸው ልዩ ደስታ እንደሰጧት የተናገረችው ደግሞ ከኡጋንዳ የመጣችው ጋዜጠኛ ኢሌንዳ ሲንደሬላ ነች።,spk_639472eb30bb,am,12.694,12.318,0.376,12.694,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdf3a409619b,train,በአዲሱ ዓመት በምገባ መርሃ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ብዛት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 ሺህ ብልጫ እንዳላቸው አቶ በዳዳ ተናግረዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3cdacf7f069,train,ሶስተኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት(ኢጋድ) ሚዲያ አዋርድ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ በዚህ መርሃ ግብር ፐልስ ኦፍ አፍሪካ(pulse of Africa) የሚዲያ አጋር ነው፡፡,spk_639472eb30bb,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c4270e87571,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም በክልሉ በሚገኙ የጤና ተቋማት የጤና አገልግሎት አሰጣጡን በእጅጉ የሚያግዝና የአቅርቦት ዕጥረትን የሚያቃልል ነው ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_037d13b23a22,train,ኢትዮጵያ በአፍሪካ ታሪክና ቅርስ ያላትን ቦታ በደንብ መረዳቷን ተናግራ ወደ ሀገሯ ስትመለስ ያየችውን ታሪክ ለሀገሯ ዜጎች እንደምታካፍል አስታውቃለች።,spk_639472eb30bb,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_452dea9371c2,train,በመሆኑም በ2017 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመረቃችሁ ተማሪዎች የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን ስጦታዎች ናችሁ ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b213fa80d462,train,የምክክር ሂደት ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁነኛ መፍትሄ በመሆኑ ለስኬታማነቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።,spk_639472eb30bb,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cae58948f640,train,ልጆቻቸውን ለማኖር አካል ጉዳተኛነታቸው ሳይገድባቸው በሰዎች ማሳ በምንጣሮና በሌሎች የጉልበት ስራዎች በመሰማራት በሚያገኙት ጥቂት ገቢ ኑሯቸውን ለማሸነፍ ዘወትር ይታትራሉ።,spk_639472eb30bb,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26d2e1b33a0b,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኢሳ ቦሩ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.293,11.293,0.0,11.293,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2613438355d,train,በዚህ መነሻነት ከተማ አስተዳደሩ ያከናወናቸው የትምህርት ማሻሻያ ርምጃዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c0ea9e3dda,train,የመራጮች ምዝገባ ተጠናቆም ተመራጮች በየመስጊዱ እራሳቸውን በማስተዋወቅ ለምርጫው  መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c31d28f2cb7,train,በዚህም የዳኝነት አገልግሎቱን ፍትኃዊ፣ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቁመው፤ በርካታ የሕግ ማዕቀፍ ዝግጅቶችና ማሻሻያዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a96406304c54,train,የኢትዮ ኢንጂነሪግ ግሩፕ አመራሮች ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_426f1bcbb202,train,ዘንድሮም ከመስከረም 20 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለአምስተኛ ዙር የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት የፌዴራልና የክልል መንግስት ኃላፊዎች እና በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር እንግዶች በሚገኙበት በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,18.893,18.893,0.0,18.893,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4eeb09b89c7e,train,4 ነጥብ 2 ሚሊየን ህፃናት በቅድመ መደበኛ ተቀብሎ በማስተማር ላይ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ከነዚህም መካከል 29 ሺህ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት መሆናቸው ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cddc66110d3,train,ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ አካባቢዎች ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሥራ መከናወኑን አቶ ደጀኔ ጠቅሰው፣ በረግረጋማ ቦታዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ተካሂዷል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b84c4c8800c,train,ሁለንተናዊ ብልጽግናን ያለትውልድ ግንባታ ማሰብ አይቻልም ያሉት ከንቲባዋ፤ በዚህም ከተማ አስተዳደሩ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b5cd6efe8ee,train,በመንግሥት ደረጃ ብሎም ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት የሚያከናውነው መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የመከላከልና መቆጣጠር ሥራ እንደተጠበቀ ሆኖ ዜጎች ከድርጊቱ እራሳቸውን ማቀብ እንዳለባቸው ተገለጸ።,spk_639472eb30bb,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c38138cfa8a2,train,በመሆኑም እነዚህ እሴቶች በጋራ የሚያሰባስቡና የሀገር ሃብት ሆነው እንዲዘልቁ እና በስፋት እንዲታወቁ በማድረግ ረገድ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b60712ae3780,train,በትምህርት ዘመኑ በዞኑ በሁሉም ወረዳዎች ከሚገኙት ትምህርት ቤቶች ከ176 ሺህ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 160 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,15.293,15.293,0.0,15.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bafaa26583cd,train,ከዚህ በተጨማሪ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገ ሲሆን የሦስት አቅመ ደካማ ቤቶችን እድሳት ስራንም አስጀመረዋል።,spk_639472eb30bb,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac1f9cb2487e,train,በዞኑ ቆላማ አካባቢዎች በምገባ መርሃ ግብሩ የሚሳተፉ ህጻናት ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ገልፀው የድጋፍና ትብብር ስራውም እያደገ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da13158b0705,train,ከእፅዋት እና የተለያዩ እህሎች (ለምሳሌ ከማሽላ እና በቆሎ) ውስጥ የሚገኙ እንደ አፍላቶክሲን ያሉ መርዛማ ንጥረ ነገሮች፤,spk_639472eb30bb,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d84d8eff4ddd,train,በዚህም በተማሪዎች የትምህርት አቀባበል፣ ትምህርታቸውን በአግባቡ በመከታተል ረገድ ለውጦች መምጣታቸውን አስረድተዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc4dc30b574,train,የመምህራን ስልጠና በሚመለከት በማስተማር ስነ ዘዴና በሚያስተምሩት ትምህርት ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_083e05e2d19e,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ቡድን መሪ አቶ ማቲዎስ ጎበና እንዳሉት በዞኑ 88 አዲስ ትምህርት ቤቶች ለመስራት ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6643e79e2eb4,train,ሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ኢትዮጵያውያን ወንድማማችነታችንንና የጋራ እሴት ያለን መሆኑን ያሳየንበት በዓል ነው ብለዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d036c3c78fc9,train,ከታመመ ሰው ጋር ንክኪና ትኩሳት ካለ በአፋጣኝ ወደ ሕክምና ተቋማት መሄድ፤,spk_639472eb30bb,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0de58c326a1c,train,ቦርዱ ከክልል እስከ ወረዳ በሚገኙ መስጊዶች ለምርጫው የሚያስፈልጉ ግብዓት ማሟላትን ጨምሮ የቅደመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀው ዕለቱ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3209c054ff09,train,በዚህም የክልሉን ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብና ሰላምን ለማጠናከር የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት የሚያስችል መሆኑን ተገንዝቦ ስልጠናውን በአግባቡ መከታተል ይገባል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bff0b250d56,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለጹት፤ ጂኦ ስትራቴጂ የሚያስገኘውን ጥቅምና ተግዳሮት ላይ ለሁሉም ህብረተሰብ ሰፊ ግንዛቤ ለመፍጠር እየተሰራ ነው።,spk_639472eb30bb,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9a3a3a06e8c,train,ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ትምህርት የሀገር እድገትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰረት ሆኖ የሚያገለግል ነው ።,spk_2ed54508732b,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70483c4de27c,train,በዚህም መሠረት ባለፉት አራት ዓመታት በተለያዩ የመካከለኛ ምስራቅ፣የአፍሪካ እና እንደ ማይናማር ያሉ የእስያ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ጠቁሟል።,spk_2ed54508732b,am,17.053,17.053,0.0,17.053,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5436aeda01b7,train,የአልጋ አጎበር ስርጭቱ በክልሉ በሚገኙ 325 ቀበሌዎች እስከ ቀጣይ ሳምንት ተደራሽ እንደሚሆን ቢሮው አስታውቋል።,spk_2ed54508732b,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_270c6822668a,train,የአማራ ክልል የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፤ በክልሉ የቱሪዝም ሃብቶችን የማልማትና የመጠበቅ እንዲሁም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2ed54508732b,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fbf772cbe46,train,የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ከወባ በሽታ ራስን መከላከል ይገባል ያሉት ደግሞ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ ናቸው።,spk_2ed54508732b,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_190574647645,train,ይህንን በመገንዘብ የክልሉ መንግስት ለዘርፉ  ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2ed54508732b,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41646e0c5082,train,የአጎበር ስርጭቱ በዞኑ የሚከናወኑ የወባ መከላከል ስራዎችን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_773780a9eaee,train,ሆኖም ግን አሁንም ድረስ ዜጎች በተሳሳተ መረጃ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታለው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመጓዝ ለእስራት እና ለሞት እየተዳረጉ መሆኑንና መንግሥት ዜጎች ከህገወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲከላከሉ እና እንዲጠነቀቁ ነው ሚኒስቴሩ ያሳሰበው።,spk_2ed54508732b,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_471e60c1d0ba,train,ኢጋድ ቀጣናዊ ሁነቱን ያዘጋጀው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር ነው።,spk_2ed54508732b,am,2.574,2.574,0.0,2.574,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f698070a3bd1,train,መንግስት የዲጂታል ዘርፉን ተደራሽነት በማስፋት የብልጽግና ግብ ማሳኪያ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ እየሰራበት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብሔራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ሊቀ መንበር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_2ed54508732b,am,16.814,16.814,0.0,16.814,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f6ee2f7c28c,train,አቶ አብዱራህማን ሩቤ ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡,spk_2ed54508732b,am,2.454,2.454,0.0,2.454,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2c0cab43dbc,train,ወደ ጤና ተቋም ታመው መምጣታቸውን ተከትሎ ሙሉ የጤና ምርመራ ማድረጋቸውን የገለጹት ሌላኛዋ አስተያያት ሰጪ ሰሎሜ ከበደም ይህንን ተግባር በቋሚነት ማድረግ እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_2ed54508732b,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f84cfb8a239b,train,ባለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለችግር ሳይበገሩ ስኬታማ መሆናቸው አንድ  ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_2ed54508732b,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bd5dfe3114e,train,እነዚህ በሽታዎች የቅደመ ምርመራና ክትትል የሚፈልጉ በመሆናቸው ህብረተሰቡ በየወቅቱ ምርመራና ክትትልን ባህል ማድረግ እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_2ed54508732b,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_066771603b84,train,የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ የህዝብ ግንኙነትና አደረጃጀት አማካሪ ተስፋ መኮንን ከተማ እንዳሉት፤  በየተቋማቱ ፈጣን ለውጥ ለማምጣት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በቅርቡ ለማስጀመር ዝግጀት እየተደረገ ነው፡፡,spk_2ed54508732b,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10c36d40cae8,train,ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ,spk_4eced41a6ac0,am,3.84,2.604,0.5,3.84,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de09911952ee,train,ጥራትን በማረጋገጥ ረገድ ግን ውስንነቶች መኖራቸውን ጠቁመዋል።,spk_c3754397d1c0,am,4.373,3.316,0.348,4.373,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_954db2aed0a6,train,የትምህርት ጉባዔው በዘርፉ ያሉትን ክፍተቶችና ጥንካሬዎችን በመለየት ለቀጣይ ስራዎች የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_c3754397d1c0,am,8.633,7.948,0.342,8.633,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47070e872c49,train,ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ አሰራሩን በማሳደግ በቴክኖሎጂና ምርምር ላይ አተኩሮ እንዲሰራ ያስችለዋል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ ናቸው።,spk_c3754397d1c0,am,11.733,11.336,0.0,11.733,-26.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_864dd4bf3f07,train,በጉባዔው ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር እድገትና ስልጣኔ እውን የሚሆነው በስነ-ምግባርና በክህሎት የታነፀ  ትውልድ ማፍራት ሲቻል  እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_c3754397d1c0,am,10.733,9.88,0.321,10.733,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34d1d7c2e8c7,train,በተለይ አብሮነት፣ ፍቅር፣ ከልብ የመነጨ ይቅርታና ወንድማማችነት የበዓሉ እሴት መገለጫ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_c3754397d1c0,am,7.173,6.555,0.0,7.173,-29.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61bb901823c7,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ በበኩላቸው፤ በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በትምህርት ሽፋን የተሻለ ስኬት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_c3754397d1c0,am,9.774,9.268,0.0,9.774,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ff913af411b,train,ባለፈው ዓመትም ሁለቱ ተቋማት  በመተባበርና በመቀናጀት ለ148 ህሙማን ተመሳሳይ ህክምና መስጠት መቻሉን ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_c3754397d1c0,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcc55e572832,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ላሉት ስራዎች መሳካት ሚኒስቴሩ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።,spk_c3754397d1c0,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fde720f5db11,train,ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት),spk_f0395ee795e4,am,4.074,3.673,0.0,4.074,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_882a0bdcdc9a,train,የማንችስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪ በ62ኛው ደቂቃ በሁለት ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,4.633,4.008,0.0,4.633,-35.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7cf63b0f45d7,train,የዕድሳት ሥራው በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ መጀመሩን ጠቅሰዋል።,spk_f0395ee795e4,am,2.954,2.954,0.0,2.954,-38.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_38fd760e355a,train,የ40 ዓመቱ ማይክል ሳልስበሪ ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_f0395ee795e4,am,2.993,2.993,0.0,2.993,-23.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f769dd4fb670,train,"የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አበበ ማሞ በበኩላቸው ""ማሽቃሬ ባሮ"" ክረምት አልፎ በመስከረም ወር የሚከበር፣ የአዲስ ዓመት ተስፋና አብሮነትን የሚያጠናክር የደስታ በዓል ነው ብለዋል።",spk_f0395ee795e4,am,9.754,8.854,0.0,9.754,-38.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_758b04dd4659,train,አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ፋሲል ከነማ በ26 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_f0395ee795e4,am,3.633,3.633,0.0,3.633,-23.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b97251b5263f,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.273,5.962,0.0,6.273,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c88dc36b9f56,train,በመድረኩ የክልልና የፌዴራል ባለ ድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.153,3.153,0.0,3.153,-25.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ced59d7d8964,train,የሁለት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከቤኒን ጋር ከቀኑ 9 ሰዓት ከ30 ጋር በአል መዲና ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_f0395ee795e4,am,8.673,7.656,0.0,8.673,-37.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d55a0a360bb7,train,ከቅርብ ዓመታት በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ተፎካካሪነታቸው እያደገ የመጣው ሁለቱ ሀገራት ለፍጻሜው ለማለፍ ጠንካራ ፍልሚያ ያደርጋሉ።,spk_f0395ee795e4,am,6.713,6.036,0.0,6.713,-32.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_71a81199560c,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው መዲና አወል እና ቤዛዊት ንጉሴ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.593,4.863,0.0,5.593,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b773a919d08e,train,ቢላሉ ሐበሺ ዕድሮች አሁን ከያዙት ዓላማ በላይ በማከናወን የማኅበረሰብን ሕይወት ሊቀይሩ እንደሚችሉ አርአያ የሚሆን ተቋም መሆኑን አመልክተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.674,8.651,0.0,9.674,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b41902a6e53b,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,3.193,3.193,0.0,3.193,-29.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_affc869b2546,train,በ262 የፈተና ጣቢያዎች ከ15 ሺህ 100 የሚበልጡ ተማሪዎች ክልል አቀፋን ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.593,6.207,0.0,6.593,-36.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_18c0da93bc5c,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት ተጠባቂ  መርሐ-ግብር ቶተንሃም ሆትስፐርስ እና ማንችስተር ሲቲ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.394,6.394,0.0,6.394,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f6dc64ce8cac,train,ከእነዚህ በአመዛኙ ባህላዊ እሴቶችን ትውልድ ለመገንባት እና አገራዊ አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም ለጋራ ትርክት ግንባታ ማጠናከሪያ የሚውሉ ናቸው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.113,9.761,0.352,10.113,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4944b91313cc,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ስፖርት የሰዎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጠናከር አብሮ የመስራት ባህልን የሚያጎለብት ነው።,spk_f0395ee795e4,am,9.194,6.833,0.0,9.194,-41.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_526f18c61ae1,train,ይህን  እውን ለማድረግም በ1ሺህ 200 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ  ዘመናዊ ቤተመጽሀፍት ከመደመር ትውልድ መጽሀፍ ሽያጭ መገንባቱን ጠቁመዋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.433,8.107,0.0,8.433,-36.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdb9c292fc9c,train,ያለንን በማካፈል፣በመረዳዳትና አንድነታችንን በማጠናከር ነብያችንን በማስታወስ እያከበር ነው,spk_f0395ee795e4,am,8.313,7.69,0.0,8.313,-21.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9079919dbb58,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል እና ሊቨርፑል ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.633,3.633,0.0,3.633,-28.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_37b68818601a,train,የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ንጉሥ ዝናቡ በበኩላቸው ፤ ሰላምን ለማጽናት ሁሉም ሊሳተፍ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.113,7.601,0.0,8.113,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e59348c2eacb,train,ከተመረቀች በኋላ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሪንተርና ኮምፒውተር በድጋፍ ያገኘች ሲሆን የአምቦ ከተማ አስተዳደር ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤት ባመቻቸላት የመስሪያ ቦታ የጽህፍት አገልግሎት በመስጠት ራሷንና ቤተሰቧን እያስተዳደረች  ነው።,spk_f0395ee795e4,am,8.153,7.145,0.0,8.153,-40.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_20cf0e5a9906,train,መሶብ ባለሙያንና ቴክኖሎጂን በማጣመር ጊዜና ገንዘብን በመቆጠብ የአገልግሎት ቅልጥፍናን የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.394,6.076,0.0,6.394,-38.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5a7eb4578a16,train,በመሆኑም የዘርፉ ምሁራን፣ ከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት ባህላዊ እሴቶችን በማጥናት ለሀገር ልማት፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለጋራ ትርክት እንዲውሉ የበኩላቸውን መወጣት እንዳለባቸው ጠቁመዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.834,11.257,0.0,11.834,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3f6f065d8da9,train,ሱዳን ጨዋታውን ያሸነፈችው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ሁለት አጨቃጫቂ የፍጹም ቅጣት ምት በግቦች ነበር።,spk_f0395ee795e4,am,5.753,5.394,0.0,5.753,-32.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b72de11cb02b,train,አዲሱ ዓመት ለሀገርና ለህዝብ በጎ ነገሮችን እንድንከውን የተሰጠን ጸጋ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-27.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_90953c3cb946,train,የምገባ መርሃ ግብሩ መጀመርም ተማሪዎች ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ ከማገዝም ባለፈ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,7.873,7.09,0.0,7.873,-36.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_94d9795324d3,train,እስያ ዋንጫ አጠቃላይ ሽልማቱ 15 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ውድድሩን የሚያሸንፈው ሀገር አምስት ሚሊዮን ዶላር ያገኛል።,spk_f0395ee795e4,am,5.953,3.793,0.432,5.953,-37.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdec8c795c79,train,እ.አ.አ በ2023 ኮትዲቭዋር ባስተናገደችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሪታኒያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ከሁለት ቤተሰብ በተመሳሳይ ሁለት ወንድማማቾች መሳተፋቸው የተለየ ትኩረት ስቧል።,spk_f0395ee795e4,am,13.553,10.415,0.0,13.553,-34.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1582f13dbaf0,train,በተመሳሳይ ፈጣን የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ዘጠኝ የከተማ አውቶብሶች ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,4.873,4.561,0.0,4.873,-38.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_53e3f056ec57,train,በከተማው እየተገነባ ያለው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል እየተጠናቀቀ በመሆኑ በቀጣይ አርሶ አደሮችና ኢንዱስትሪዎች ያመረቷቸውን ምርቶች ባጠረ የግብይት ሰንሰለት ለሸማቹ በማቅረብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.993,11.082,0.514,11.993,-22.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5fb4b1a1eaf6,train,ኢንዞ ፈርናንዴዝ በ94ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ ባሳረፈው ግብ ቼልሲ አቻ ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,3.793,3.41,0.383,3.793,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8650416df9ae,train,የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው ስፖርት ለሀገራዊ ብልፅግና እና ልማት ያለውን ድርሻ ማሳደግን ታሳቢ ባደረገ መልኩ መዘጋጀቱም ተገልጿል።,spk_f0395ee795e4,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7b1ba9206b2c,train,ሁለቱ ሀገራት ከ34 ዓመታት በኋላ ዳግም በአፍሪካ ዋንጫ ተገናኝተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.353,3.353,0.0,3.353,-29.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7c452d58ba3a,train,ተጋጣሚው ልደታ ክፍለ ከተማ በሊጉ 11 ጨዋታዎችን አድርጎ  አንድ ጊዜ ሲያሸንፍ ስምንት ጊዜ ተሸንፏል። ሁለት ጊዜ ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። በጨዋታዎቹ ስምንት ግቦችን ሲያስቆጥር 22 ግቦችን አስተናግዷል።,spk_f0395ee795e4,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-31.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4751eb4c27e3,train,በመጀመሪያው አጋማሽ ጋብርኤል ማርቲኔሊ የሳተው ግልጽ የግብ እድል ተጠቃሽ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,3.953,3.953,0.0,3.953,-30.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4443c5023c0b,train,የአፍሪካ ዋንጫ የአህጉሪቷ ግዙፍ የስፖርት መድረክ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,4.273,3.152,0.0,4.273,-34.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_68c8626861f4,train,በሊጉ መልካም ጅማሮ ያሳዩት ሁለቱ ቡድኖች በጨዋታው ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_f0395ee795e4,am,3.833,3.833,0.0,3.833,-25.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8b2e48b34a3e,train,ተቃውሟቸውን ከገለጹት መካከል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ተባባሪ ፕሮፌሰር መሰንበት አሰፋ እንዳሉት አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ እያደረገች ያለው ጫና በተሳሳተ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,10.713,9.277,0.0,10.713,-34.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4a4d559bca82,train,ከአፍሪካ ህብረት መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ),spk_f0395ee795e4,am,3.594,3.594,0.0,3.594,-27.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a85dd2b3053b,train,በጉብኝቱ ላይ ከተሳተፉት የጋራ ምክር ቤቱ አመራሮች መካከል ምክትል ሰብሳቢው አብድልሀፊዝ አህመድ፤ በጉብኝታችን ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችንና ለሌሎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ የልማት ሥራዎችን ተመልክተናል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.654,16.813,0.538,17.654,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af066a919a9,train,የቻይና ቋንቋን መማር ስለ ቻይና የጠራ ግንዛቤ መያዝ ያስችላል ያሉት አማካሪዋ፤ ለሁለቱ ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብርም ጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,10.133,9.536,0.0,10.133,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64310b15013f,train,በጎ ፈቃድ ማህበራዊ ችግሮችን ከማቃለል ሌላ በሰላም ግንባታ፣ በልማት በሙያና በእውቀት ሽግግር የስራ ልምድና ባህልን እያሳደገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,12.293,10.991,0.821,12.293,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dee4e94d797,train,በጉጂ ዞን በክረምት ወራት የተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአብሮነት እሴቶችንና የሰላም ግንባታን ማጠናከሩን የዞኑ ነዋሪዎች ገለፁ።,spk_6e10d37869ab,am,9.454,8.582,0.414,9.454,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb1e7501460b,train,ዛሬ ላይ በህይወት ስንኖር የማንቆጭበት ታሪክ ሰርተን ለማለፍ በጎ ህሊና፣ መልካም መንፈስ እና ቅን ልቦናን ተላብሰን በተሰጠን አዲስ አመት በፍቅር ተያይዘን ወደ ፊት እንራመድ ።,spk_6e10d37869ab,am,10.934,10.182,0.307,10.934,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a683dc40fa8,train,መልካም የደመራና የመስቀል በዓል ይሁንልን።,spk_6e10d37869ab,am,2.974,2.654,0.32,2.974,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e38aad6ca9da,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ መሆናቸውን በኢሉባቦር ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_6e10d37869ab,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea03f09f6ffc,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ታደሰ ጌጡ ፤ የደንቡ መውጣት ተማሪዎችን በሥነ ምግባር ለማነጽና የመማር ማስተማሩን ሂደት ማሳለጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,16.654,14.443,0.0,16.654,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_011a98c2c1f1,train,ራሳቸውን ከማኅበራዊ ህይወት ያገላሉ ሰርግ እና ሃዘን ቤት መሄድ ከጓደኞች ጋር ሻይ ቡና ማለት ያስጨንቃቸዋል ።,spk_6e10d37869ab,am,9.934,8.201,0.528,9.934,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c393ed5ba08,train,በረቂቅ ደንቡ ለመልካም ሥነ-ምግባር ተቃራኒ የሆኑ ጉዳዮች በዝርዝር ሊቀመጡ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_6e10d37869ab,am,6.013,5.65,0.363,6.013,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c7942a341a3,train,በእነዚህ አገልግሎቶች በተለይም የወጣቶች የነቃ ተሳትፎ አስፈላጊ በመሆኑ በክረምትም ይሁን በበጋ እገዛና ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_6e10d37869ab,am,11.493,10.994,0.0,11.493,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b69323c51a20,train,በተለይም በበጎ ፈቃደኞች እየተተገበረ ያለውን መልካም ስራ በማስቀጠል ረገድ በአቅማችንን በመሳተፍ የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,9.614,8.783,0.0,9.614,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb2e2e011df,train,አንድ ተማሪ ፈተና ቢወድቅና የወደቀበትን ምክኒያት በደንብ ስላላጠናሁ፣ ችሎታየ ዝቅተኛ በመሆኑ እና ክፍል ደጋግሜ በመቅረቴ እና የመሳሰሉትን ሲገልፅ ሲሆን ።,spk_6e10d37869ab,am,10.694,9.109,0.0,10.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b82bfc15f24,train,በዞኑ የአዶላ ከተማ ነዋሪው አቶ ጌታቸው ጎልጃ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግሮች እያቃለለና የመረዳዳት ባህልን እያሳደገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,11.573,10.281,0.685,11.573,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8603ff7d0a63,train,የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በተለያዩ ጊዜያት በተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብሮች ተሳትፎ በማድረግ የበኩሉን ሲወጣ መቆየቱን ጠቁመው፣ በቀጣይም በዚህና መሰል ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፎውን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,16.334,16.334,0.0,16.334,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3286c85fbe88,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ሴት አብራሪዎችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6e10d37869ab,am,10.774,10.357,0.0,10.774,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b49d798a72f,train,በመሆኑም  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_6e10d37869ab,am,7.534,7.16,0.0,7.534,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94f0d60987b0,train,ለዚህም ስኬት የሀገር ባህል ሽማግሌዎች  ሚና ይበልጥ እንዲወጡ ማነሳሳት የምክክር መድረኩ ዓላማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,9.053,8.277,0.776,9.053,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d40a4b785775,train,የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ አካባቢውን መጎብኘቱ አንዱ የሌላውን ባህል እንዲያውቅ እድል እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ይህም የቆውን የፖለቲካ ምህዳር በመቀየር በሀገር ጉዳይ ፓርቲዎች በአንድነት እንዲቆሙ ያደርጋል በለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.213,14.736,0.711,17.213,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fee94619310,train,መንግስት ትምህርት ለአገራዊ ልማትና ብልጽግና ያለውን ቁልፍ ሚና በመረዳት ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6e10d37869ab,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_478a6f424c7e,train,ሱሰኝነትን በአወንታዊ መልኩ በትክክል የሚተካው ባይኖርም ሱሰኝነትን ለመተው በሚደረገው ጥረት የሚከሰቱትን እንደ ድብርት ማቅለሽለሽ ትኩረት ማጣት ራስ ምታት አለመረጋጋት ።,spk_6e10d37869ab,am,12.733,11.73,0.0,12.733,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c56457f9788,train,ሆስፒታሉ ለአካባቢው ማህበረሰብ ድካምና ወጪን ከማስቀረት ባለፈ ፍትሃዊ የጤና ተጠቃሚነትን እንደሚያረጋግጥም ገልጸዋል።,spk_6e10d37869ab,am,10.334,8.502,0.0,10.334,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d33d8401ae85,train,"""ጀፎረ"" ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስርዓት የሚከናወንበት የጉራጌ ማህበረሰብ ባህላዊ መንደር ሲሆን፤ ማህበረሰቡ ከጥንት ጀምሮ ያዳበረው የአኗኗር እሴት ጥበብ ነፀብራቅ ነው",spk_6e10d37869ab,am,10.973,10.126,0.411,10.973,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f93086333feb,train,በዞኑ በክረምት ወራት የተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በበጋ ወቅትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የማድረግ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውም ተመልክቷል።,spk_6e10d37869ab,am,13.213,12.753,0.0,13.213,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb6e16816ccf,train,"የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤ በጉራጌ ማህበረሰብ ዘንድ ""ጀፎረ"" የማህበራዊ መስተጋብር ችግር መወጫ መንገድ ተደርጎ እንደሚወሰድ ገልጸዋል።",spk_6e10d37869ab,am,12.934,11.021,0.0,12.934,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da15e1230398,train,በዞኑ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች 145 ኪሎ ሜትር የመንገድ፣ 206 የድልድይ፣ 89 የመማሪያ ክፍሎች፣ ለ6 ሺህ  አረጋውያን የአዲስ ቤት ግንባታና እድሳት በበጎ ፈቃደኞች መከናወኑን አስረድተዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,14.014,12.652,0.0,14.014,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61483450a4c8,train,በመስክ ምልክታው  የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በክልሉ መገለጫ በሆኑ እሴቶችና የልማት ስራዎች ላይ ተሞክሮ እንዲወስድ መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_6e10d37869ab,am,13.573,11.882,0.0,13.573,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc9d9746fe9f,train,በተጨማሪም በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ወገኖች ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ እንዲሁም ለትምህርት ቤቶች የመማሪያ ወንበርና ጠረጴዛ ድጋፍ ተደርጓል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,11.774,10.562,0.0,11.774,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd9ecaeca7e0,train,ቀደም ሲል በአካባቢያቸው የተሟላ የጤና አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ ባለመኖሩ በተለይ በእናቶችና ሕጻናት ላይ ጉዳት ይደርስ እንደነበር ያስታወሱት ሌላው የወረዳው ነዋሪ ወይዘሮ ነቢላ አባፎጊ፣ የሆስፒታሉ መመረቅ ለአካባቢው ነዋሪዎች ትልቅ እፎይታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.933,16.21,0.0,17.933,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba8d13e18d28,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ክትትል ኃላፊ አቶ ሙለታ መኩሪያ እንደተናገሩት፤ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዋነኝነት በትምህርት፣ በጤና፣ በሰላም ግንባታ፣ በግብርናና በአረንጓዴ አሻራ ልማት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_6e10d37869ab,am,18.373,17.561,0.0,18.373,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bf700d9c042,train,ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ,spk_c8a685767b74,am,5.314,4.223,0.0,5.314,-19.2,female,,,16000,3,0 clip_844e34ad8e5e,train,በእምቅ የተፈጥሮ ሀብትና አረንጓዴነት የሚታወቀው የሸካ ዞን፣ ማርና ቅመማ ቅመም በገፍ የሚመረትበት፣ የተፈጥሮ መስህብ ስፍራዎችን በብዛት አቅፎ የያዘ ነው።,spk_c8a685767b74,am,12.514,11.146,0.348,12.514,-22.2,female,,,16000,3,0 clip_a47e42b374a5,train,ከዚህም በተጨማሪ ተቋማትን ከትንባሆ ጭስ ነጻ ለማድረግ ብሎም ለሰራተኞች አስፈላጊውን ስልጠና በመስጠት ችግሩን ለመከላከል አቅም ይፈጥራል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,10.473,9.739,0.0,10.473,-21.5,female,,,16000,3,0 clip_181282b16ea0,train,በ2017 ዓ.ም ከ500 በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፓርኩን መጎብኘታቸውን አንስተዋል።,spk_c8a685767b74,am,8.993,7.622,0.0,8.993,-21.4,female,,,16000,3,0 clip_14fae3f58300,train,የከተማዋ ነዋሪዎች ወደ ከተሞቹ ሲሄድም ለትራንስፖርት፣ ለአልጋ፣ ለምግብና ሌሎች አገልግሎቶች የሚያወጣውን ወጪ የሚያስቀር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c8a685767b74,am,11.313,8.809,0.47,11.313,-24.4,female,,,16000,3,0 clip_a0b66d205b35,train,የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት ባደረጉት ርብርብ ለፍፃሜ ያደረሱት መሆኑን ገልፀው፥ ይህን ስራ ሰርተን ለዛሬ የደረስን እድለኛ ትውልድ ነንም ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.633,10.322,0.0,12.633,-20.7,female,,,16000,3,0 clip_daf11ffe90ff,train,በሰዎች ላይ ከፍተኛ የጤና መታወክ በማስከተል ለማህበራዊ ብሎም ለኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ እያደረጉ ካሉ መንስኤዎች መካከል ትንባሆ ተጠቃሽ እንደሆነ ይገለፃል።,spk_c8a685767b74,am,11.594,9.895,0.324,11.594,-22.5,female,,,16000,3,0 clip_3a44901ee803,train,የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን በማስተባበር በእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበትን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሟላ ስራ ለማስጀመር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።,spk_c8a685767b74,am,17.553,12.889,0.467,17.553,-26.6,female,,,16000,3,0 clip_f753d19a71dd,train,በወልዲያ ከተማ የተጀመረው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ህብረተሰቡን በቅርበት ለማገልገል እድል እንደሚፈጥር የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_c8a685767b74,am,9.514,8.491,0.0,9.514,-23.0,female,,,16000,3,0 clip_ad9e7ce6533c,train,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ በበዓሉ ላይ እንደገለጹት፤ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በዓሉን ከማክበር ጎን ለጎንም የተገኘውን ሰላም አፅንቶ ለማዝለቅ የድርሻውን በማበርከት መሆን አለበት ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,17.354,12.952,0.0,17.354,-26.8,female,,,16000,3,0 clip_b536e3cf237e,train,ወጣት ከድር መሃመድ በበኩሉ፤ በዓሉን የምናከብረው የተቸገሩ ወገኖችን ከማገዝ ጎን ለጎን ሰላምን በማዝለቅ የድርሻችንን በመወጣት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.873,10.065,0.307,12.873,-28.4,female,,,16000,3,0 clip_c4900e69c575,train,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.274,7.751,0.0,9.274,-20.1,female,,,16000,3,0 clip_288f179eac9d,train,የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የመክፈቻና የአገልግሎት አሰጣጥ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ዛሬ በወልዲያ ተካሄዷል።,spk_c8a685767b74,am,9.153,8.219,0.0,9.153,-18.6,female,,,16000,3,0 clip_df591373d973,train,የመግባቢያ ስምምነት ሰነዱ ስራዎች ወጥነት እንዲኖራቸው ለማስቻል እንዲሁም በተናበበ እና በተቀናጀ መንገድ ለማስኬድ የሚረዳ ነው ተብሏል፡፡,spk_c8a685767b74,am,9.434,8.25,0.0,9.434,-21.6,female,,,16000,3,0 clip_5e6618634e16,train,በመድረኩ የክልሉ መንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅትች ኃላፊዎችና ተወካዮች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.713,9.781,1.097,12.713,-26.8,female,,,16000,3,0 clip_0a2ae9249eaa,train,የክልሉ የትምህርት ዘርፍ 5ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው።,spk_c8a685767b74,am,5.793,4.847,0.0,5.793,-19.8,female,,,16000,3,0 clip_d5e420dc1d3f,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድህኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ፣ ትንባሆ  በህብረተሰብ ጤና ላይ የሚፈጥረውን ችግር ለመፍታት ጠንካራ የሕግ ማዕቀፎችን በማውጣት ተግባራዊ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.393,10.63,0.0,12.393,-21.9,female,,,16000,3,0 clip_389db3531936,train,ሀገር ተረካቢ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን ተናግረው፤ ይህን በጎ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.034,7.7,0.0,9.034,-20.3,female,,,16000,3,0 clip_a48f6ba97a72,train,ባለስልጣኑም እ.ኤ.አ በ2016 የዘርፉ ባለድርሻ የሆኑና 30 የሚጠጉ ተቋማትን በማካተት ብሄራዊ የትንባሆ ቁጥጥር አስተባባሪ ኮሚቴ በማቋቋም ትንባሆ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራት በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_c8a685767b74,am,18.713,17.744,0.0,18.713,-20.3,female,,,16000,3,0 clip_53dc1d158465,train,ትምባሆ በጤና ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ ለመከላከል  የህጎችን ተፈፃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ምግብና መድህኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ ገለፁ፡፡,spk_c8a685767b74,am,14.313,12.27,0.567,14.313,-21.2,female,,,16000,3,0 clip_c95098def248,train,ብሔራዊ ፓርኩ ለየት የሚያደርገው በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው የስዎን ቆርኬ መገኛ መሆኑም አስታውቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,8.873,7.178,0.537,8.873,-20.8,female,,,16000,3,0 clip_9137fdc79b62,train,በብሔራዊ ፓርኩ ውስጥ 39 ትላልቅና መካከለኛ አጥቢ የዱር እንስሣት እና 80 የእፅዋት ዝርያዎች እንደሚገኙም ጠቁመዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.313,8.976,0.0,9.313,-19.7,female,,,16000,3,0 clip_415f43ad65bf,train,በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመትን አክብረዋል።,spk_c8a685767b74,am,10.153,7.811,0.37,10.153,-24.3,female,,,16000,3,0 clip_0e32cf5135d1,train,የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የበሽታ ተጋላጭነትን ቀድሞ ለመከላከል ካለው ፋይዳ ባለፈ በጤና ተቋማት ይስተዋል የነበረን መጨናነቅ እንዲቀንስ አድርጓል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,13.754,10.425,0.323,13.754,-27.0,female,,,16000,3,0 clip_428d70c58665,train,ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ/አረፋ/ በዓልን ሲያከብር አብሮንትን በማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ለሆን እንደሚገባ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ጀውሀር ሙሀመድ አሳሰቡ።,spk_c8a685767b74,am,23.753,15.834,0.462,23.753,-26.1,female,,,16000,3,0 clip_97d21c87d8ed,train,ይህን ተከትሎም ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,5.434,4.414,0.702,5.434,-18.9,female,,,16000,3,0 clip_6cab58eafa2f,train,በተለይ ወጣቶች የትንባሆ ተጠቃሚ መሆናቸው አምራችና ጤናማ የሰው ሀይል እንዳይኖር ከማድረጉ ባለፈ የሱስ ተጠቂ ሆነው ህይወታቸው እንዲሰናከል ያደርጋቸዋል፡፡,spk_c8a685767b74,am,11.153,10.43,0.38,11.153,-21.7,female,,,16000,3,0 clip_bc84c892ae41,train,ዳያስፖራው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃት የተሰማውን ደስታ በሁነቶቹ ላይ በስፋት አንጸባርቋል።,spk_c8a685767b74,am,8.674,6.622,0.345,8.674,-23.6,female,,,16000,3,0 clip_c657ff5968a9,train,ሰራተኞቹ ከውይይቱ በኋላ የደም ልገሳ አካሂደዋል።,spk_c8a685767b74,am,4.354,4.009,0.345,4.354,-18.4,female,,,16000,3,0 clip_73bd0776567e,train,በከተማዋ የተጀመሩ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ ሌሎች ሰፋፊ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል በሚደረገው ጥረት የተለመደ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,15.434,12.041,0.0,15.434,-27.6,female,,,16000,3,0 clip_393791243025,train,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች ዛሬ የደም ልገሳ አካሂደዋል።,spk_c8a685767b74,am,6.314,5.224,0.0,6.314,-21.2,female,,,16000,3,0 clip_4c044a05a9fd,train,ይህም ከተሞቹን ፅዱ፤ ውብና ለኑሮ ተመራጭ ለማድረግ ታሳቢ ተደርጎ እየተከናወነ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.914,7.624,0.0,8.914,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec5bb3e2861,train,በተለይ በፋዬማ፣ በደቻ፣ በዲቤቲ፣ በካራና ጌሼ በተሰኙ ሶንጎዎች የባህላዊ ዳኝነቱ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚሰየም ሲሆን በዚህም ከሰላሳ በላይ አለመግባባቶችን በማየት እርቅ እንደሚወርድ ነው ያነሱት።,spk_4c64774aabac,am,17.474,14.36,0.0,17.474,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da9fe1717f53,train,አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ከየክልሎቹ የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ልዩ ኦፕሬሽን እስካሁን 45 የውጪ ሀገር ዜጎች እና 31 የሀገር ውስጥ በድምሩ 76 ተጠርጣሪዎችን በሕግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡,spk_4c64774aabac,am,19.393,17.788,0.0,19.393,-34.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0db3a1714933,train,በዚሁ ወቅት የመነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት የበኩሏን አስተዋጽኦ እያደረገች ትገኛለች።,spk_4c64774aabac,am,16.433,13.865,0.0,16.433,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba1715d3b3fc,train,ለዚህም የላቦራቶሪ ጥራትን በማሻሻል፣ የጤና ምርምር በማካሄድ፣ የጤናና ጤና ነክ መረጃዎችን በመተንተን በትኩረት መሰራቱን አውስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.313,11.313,0.0,11.313,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9dc11db47a3,train,ለትውልድ ዕዳን በማቅለል ምንዳ ለማውረስ እየተጋች ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,4.513,3.475,0.348,4.513,-34.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2021c22f7959,train,መንግስት የደም ባንኮችን፣ የህክምና ተቋማትንና መሰል ግብዓቶችን በማሟላት ረገድ እያከናወነ ባለው ተግባር አበረታች ውጤት መመዝገቡንም ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.194,12.194,0.0,12.194,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2109aeea85f5,train,ይሁን እንጂ ደም የመለገስ ተግባር ወጥነት እንደሌለው ያነሱት ዶክተር መቅደስ፤ በዘመቻና በንቅናቄ ተግባራት ላይ መመስረቱ ውስንነት እንዲያጋጥመው አድርጎታል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,13.473,0.0,13.473,-19.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64da84c1006d,train,የመድኃኒት ሕክምና፡- ይህ የሕክምና ዓይነት በአጭር ጊዜ ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ውጤታማ አማራጭ ነው ይላሉ።,spk_4c64774aabac,am,9.073,7.54,0.0,9.073,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_773e5fbc65d8,train,ኢትዮጵያ እና ቻይና በሳይንስና ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,6.913,6.436,0.0,6.913,-35.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0f315b85e58,train,የአዕምሮ ህመም እንደ ድባቴ እና በጭንቀት መታወክን ጨምሮ ከሱስ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ህመሞችን እንደሚያካትት ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_4c64774aabac,am,10.754,8.893,0.0,10.754,-29.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c961f11d1c9,train,በእውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን የላቀ ሚና ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.514,7.631,0.0,8.514,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edc8c819acfd,train,በሀገሪቱ የሕብረተሰቡን ጤና ማሻሻል የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በቴክኖሎጂ በመታገዝ እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ።,spk_4c64774aabac,am,13.633,13.633,0.0,13.633,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dfece1cf6bb,train,በአፍሪካ ሕብረትና በመንግስታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ተወካይ ለይላ ኦማር ጋድ (ዶ/ር) የህጻናት እንክብካቤ ስራዎች ላይ የተናጠል ምላሽ በቂ ባለመሆኑ በጋራ እንስራ ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,19.713,19.713,0.0,19.713,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b76aa13ad4a,train,በዚህም በተለያየ መክንያት ለችግር የተዳረጉ ከ250 በላይ ዜጎች ለገና በዓል መዋያ ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.834,7.324,0.0,8.834,-36.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b52ae10698d1,train,የሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመርም የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የታቀዱ የልማት ተግባራትን ይበልጥ ለማሳካት እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.354,10.612,0.0,12.354,-37.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_326278d88400,train,በመሆኑም አብሮነትን በማጠናከር ነገ የምንረከባትን ሀገር ዛሬ እየሰራን እንገኛለን ብላለች።,spk_4c64774aabac,am,8.674,6.713,0.0,8.674,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_191768e5d439,train,በዚህም ኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ሪፎርሞችን በማድረግ፣ ብሔራዊ ጥቅሟን በማስጠበቅ፣ ጠንካራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ ላይ ትገኛለች ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.354,11.68,0.0,14.354,-33.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b08bb3e9bfc1,train,በማቻከል ወረዳ በጎርፍ የተወሰደውን የጌደብ ወንዝ ድልድይ በተገጣጣሚ ብረት በመገንባት ለተሽከርካሪ ክፍት ማድረጉን የወረዳው መንገድና ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_4c64774aabac,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74e0dfa2cdc2,train,ወይዘሮ ይስሬሸ ኸሊል በዓል በመጣ ቁጥር ማጣታቸው ያስጨንቃቸው እንደነበር አስታውሰው፣ ዛሬ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ እንዳስቻላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,12.034,10.348,0.0,12.034,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e5a370676dc,train,ባህላዊ እሴቶች ለሀገር ሰላምና ልማት ያላቸውን የላቀ ሚና ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,10.834,9.686,0.0,10.834,-33.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f030c493d1c,train,የክልሉ ጤና ቢሮም ችግሩን ለመፍታት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8eed832e1408,train,መታፈሪያ ኃይሉና ትዕግስት ይጥና በበኩላቸው፤ ስማርት ካርድ መጠቀማቸው ያለሰልፍ በቅድሚያ እንዲስተናገዱና ጊዜያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.514,11.147,0.0,12.514,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd24e501d275,train,በዚህም በዞኑ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ፍትህን ከማስፈን ባለፈ ሰላማዊ የእርስ በርስ ግንኙነትን እያጠናከረ መሆኑን አንስተው በተያዘው ዓመት ብቻ ክህደት የተፈፀበት ከ27 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ ተመላሽ ስለመደረጉም ለአብነት አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,20.753,15.747,0.0,20.753,-31.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58950bda70e9,train,የባህር ዳርን የኮሪደር ልማት ከጣና ውበት ጋር በማገናኘት ከተማዋን ለኑሮ ምቹና ለቱሪዝም ተመራጭ ማድረግ እየተቻለ መሆኑን አንስተው፤  ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.914,10.932,0.0,14.914,-40.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_35e0726ab1e1,train,የወልቂጤ ከተማ ከንቲባ ሙራድ ከድር በዚህ ወቅት እንደገለጹት ድጋፉ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት፤ በየአካባቢው ያሉ ወጣቶች እና የእምነት ተቋማትን በማስተባበር የተደረገ ነው።,spk_4c64774aabac,am,13.313,11.539,0.0,13.313,-35.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71d6dae6dab2,train,"""ችግኝ በመትከል ለቀጣዩ ትውልድ የለመለመች ሀገርን ለማስረከብ የጀመርነውን ስራ ዘላቂ እንዲሆን እየሰራን ነው"" ያለው ወጣት ዮናስ ድማማው በበኩሉ በየተጓዙበት ሁሉ የህዝቡን ባህልና ወግ የማወቅ ዕድል ማግኘታቸውን ገልጿል።",spk_4c64774aabac,am,14.914,12.3,0.0,14.914,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f3fe68f4d96,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዲጂታላይዜሽንን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ወጣቶች በነጻ የኮዲንግ ስልጠና ወስደዋል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.993,9.373,0.0,10.993,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_514461a7b427,train,በተደረገው የበዓል መዋያ ድጋፍ ለአረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች ቅድሚያ መሰጠቱን ጠቅሰው፣ ለድጋፉ ከ400 ሺህ ብር በላይ ወጪ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.754,9.941,0.0,10.754,-31.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d647c4d9ff2,train,የመስቀል ደመራ በዓል በዓለም ቅርስነት ተመዝግቦ የመስህብ ሃብት መሆኑና የሀገራችን ገጽታ በመገንባትም አስተዋጽኦው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.114,12.114,0.0,12.114,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39b485c6b23,train,ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ እንደሃገር የተያዘውን እቅድ ለማሳካት የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,11.646,0.0,13.473,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffce59c79915,train,የመስቀል በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን የሚሰብክና ኢትዮጵያዊ አብሮነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,7.553,6.318,0.0,7.553,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff94c655bd7a,train,በመሆኑም የወባ በሽታን ቀድሞ ለመከላከል የአካባቢ ቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ ስለመሆኑ አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.153,8.077,0.0,9.153,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd5428147829,train,የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ በበኩላቸው፤ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ተግባራት በቅንጅት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.954,13.954,0.0,13.954,-19.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_697cbe1380d8,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ ወቅት ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.233,12.888,0.0,15.233,-38.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a42235259df7,train,ሆስፒታሉን ከወትሮ በተሻለ መልኩ ለማቋቋም ከጤና ሚኒስቴር እና ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር እንደሚሰሩም አመልክተዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3943353471,train,ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል አስተማማኝ አቅርቦቷ ምክንያት የበርካታ ዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች መዳረሻ ሆናለች፡፡,spk_4c64774aabac,am,8.434,7.772,0.0,8.434,-38.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a3f5137944c,train,የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲያውቁና በዲጂታል ዘርፍ ክህሎታቸውን እንዲያሳድጉ መሠረት እንደጣለላቸው ወጣቶች ገለጹ፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.954,9.314,0.0,11.954,-38.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_18454fe5d2f1,train,"""በአፍሪካ ጥራት ያለውና አካታች የሆነ የህጻናት እንክብካቤን ለማፋጠን የጋራ ትብብርን ማጠናከር"" በሚል መሪ ሃሳብ የአፍሪካ የህጻናት እንክብካቤ ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው።",spk_4c64774aabac,am,17.154,17.154,0.0,17.154,-21.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22e8fc5147f2,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የህክምና ግብአት የሆነውን ኦክስጂን ሽፋን በማሳደግ በጤናው ዘርፍ የሚሰጠውን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_ee72a7605b75,am,12.194,10.692,0.63,12.194,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_51230748d794,train,በዚህ ክረምት በጎ ፈቃደኞች ሊፈርስ የታቀረበ ቤታቸውን በጥሩ ሁኔታ ስላደሱላቸው ችግራቸው መቃለሉን ገልጸው ለተደረገላቸው ድጋፍም በጎ ፈቃደኞቹን አመስግነዋል።,spk_ee72a7605b75,am,12.793,11.493,0.546,12.793,-25.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2af5a7d7347c,train,በደም ልገሳ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት ከንቲባ ከድር ጁሃር የፖሊስ አባላቱ የአስተዳደሩን ሰለምና ፀጥታ በአስተማማኝ መንገድ ከመጠበቅ ባለፈ የነዋሪውን ማህበራዊ ችግሮች ለመፍታት እያከናወኗቸው ባሉ በጎ ተግባራት በአርአያነት እንደሚጠቀሱ ገልጸዋል።,spk_ee72a7605b75,am,19.194,17.118,0.581,19.194,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e2376fb5d5f5,train,•  በየ20 ደቂቃው ዐይንን ማሳረፍ፤ ዐይንን ማርገብገብ፤,spk_ee72a7605b75,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-25.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_afcb0a3354d1,train,የኢትዮጵያ ዋንጫ የመጀመሪያ ቀን ቀሪ ጨዋታዎች ከቀትር በኋላ ይካሄዳሉ።,spk_ee72a7605b75,am,5.713,5.018,0.388,5.713,-35.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_57afe22392e0,train,የማርበርግ ቫይረስን ወቅታዊ ሁኔታና እየተሰሩ ያሉ የመከላከል ስራዎችን በተመለከተ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_ee72a7605b75,am,14.313,13.494,0.0,14.313,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d8b029f0e285,train,የበዓሉ ታዳሚዎችም የመስቀል በዓልን ትህትናንና ይቅርታን በመላበስ ፍቅርና አብሮነት በሚያጸኑ ተግባራት እያከበርን ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_ee72a7605b75,am,11.354,11.354,0.0,11.354,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9f610b9ddb51,train,በክልሉ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎች በአቅመ ደካማ ቤት እድሳትና ችግኝ ተከላ ሥራ በተጀመረው መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ጌቱ ወየሳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_ee72a7605b75,am,21.233,21.233,0.0,21.233,-25.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1a26d9ab1bb2,train,የድሬዳዋ ፖሊስ ከወንጀል የፀዳ የከተማ አስተዳደር ለመፍጠር የተሰጠውን ተልዕኮ በታላቅ ጀግንነትና ብቃት እየተወጣ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የአስተዳደሩ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ናቸው ።,spk_ee72a7605b75,am,15.114,14.808,0.0,15.114,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_19646548c9e0,train,ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመላው ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ተመኝዋል።,spk_ee72a7605b75,am,10.354,9.158,0.415,10.354,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b92984a9d971,train,ተጋጣሚው ሸገር ከተማ እስከአሁን ባከናወናቸው 13 ጨዋታዎች ዘጠኝ ጊዜ ድል ሲቀናው በቀሪ አራት ጨዋታዎች ሽንፈት አስተናግዷል። በ13ቱ ጨዋታዎች ላይ 21 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 13 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_ee72a7605b75,am,15.633,15.176,0.0,15.633,-23.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1c455636e5bb,train,በሲዳማ ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የሚውል ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_ee72a7605b75,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-26.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_72c759e5184f,train,ጥምቀትን ለማክበር የሚመጡ የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች የታደሰውን ቤተ መንግስት እንዲጎበኙ በማድረግ የቆይታ ጊዜያቸውን እንዲያራዝሙ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ee72a7605b75,am,12.114,10.898,0.0,12.114,-25.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bba7c9e06465,train,ጥምረቱ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ተጨባጭ የለውጥ ሥራዎችን ለማስመዝገብ የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_ee72a7605b75,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-22.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_965f33604131,train,በጉባኤው ላይ ከሰላሳ በላይ ሀገራት የሚመጡ አምስት መቶ የልዑካን ቡድን አባላት የሚሳተፉ ሲሆን 124 የተመረጡ የምርምር ወረቀቶች ይቀርባሉ።,spk_ee72a7605b75,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2f694134a729,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነውን የአቅመ ደካማና አረጋዊያን መኖሪያ ቤቶች ግንባታና ዕድሳት ሥራን ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።,spk_ee72a7605b75,am,13.553,12.03,0.33,13.553,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7326e05ffa3a,train,ፕሬዝዳንቱ በቡድን ሰባት አገራት ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት እራሷን ለመቻል እያደረገች ያለችው ጥረት እንደ ምሳሌ የሚነሳ ነው።,spk_cab208529a4f,am,15.053,9.867,1.377,15.053,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_604b4b2d962c,train,ተጫዋቹ ከክለቡ በተጨማሪ ለኮትዲቯር ብሄራዊ ቡድን በመጫወት ላይ ይገኛል።,spk_cab208529a4f,am,8.034,3.242,0.569,8.034,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_965660cdbc31,train,የወረርሽኙ ምጣኔ በሰሜን አፍሪካ ጎልቶ የሚታይ ቢሆንም አሁን ላይ ምጣኔው በመቀነስ ላይ ይገኛል ተብሏል።,spk_cab208529a4f,am,12.153,6.502,0.833,12.153,-38.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7662dec3e79,train,ካሜሮን ከአዘጋጇ ሞሮኮ ለግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው,spk_cab208529a4f,am,8.973,6.228,0.752,8.973,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13a185a29a0f,train,አማድ በቀያዮቹ ሴጣኖች ማልያ እስከ አሁን ባደረጋቸው 53 ጨዋታዎች 11 ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_cab208529a4f,am,9.653,5.543,0.753,9.653,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7fe0df7af07,train,የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቀድሞ በኢትዮጵያ፣በዑጋንዳ ፣በኬኒያ፣በደቡብ ሱዳንና በጅቡቲ ከ 2.7 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች የሚሰጠውን የምግብና የገንዘብ ድጋፍ ከ 10 እስከ 30 በመቶ ለመቀነስ መገደዱን አስታውቋል፡፡,spk_cab208529a4f,am,25.093,18.111,0.763,25.093,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_707f48db1425,train,“በዓለም አቀፍ ደረጃ ፍትሐዊና ዘላቂ የምግብ ስርዓት ለመፍጠር አዲስና ጠንካራ የግብርና ፋይናንስ ሞዴል ያስፈልጋል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መግለጻቸው ይታወሳል።,spk_cab208529a4f,am,19.873,12.534,0.993,19.873,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_211bcdaf0c2e,train,በዚህም 13 ሺህ ገደማ ሰዎችን የአደጋ ቀጠና ተብለው ከተለዩ 32 አካባቢዎች ማንቀሳቀሱን የሀገሪቱ የድንገተኛ አገልግሎት ማእከል ገልጿል።,spk_cab208529a4f,am,16.753,12.705,0.728,16.753,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea71a0c552f9,train,ቻይናና ሩስያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።,spk_cab208529a4f,am,9.354,6.303,1.117,9.354,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19ce51bb47db,train,ፍርደኞቹ እነዚህ መብቶችን የሚያገኙት የዛምቢያ ማረሚያ አገልግሎት ለፕሬዝዳንት ሉንጉ በጽሑፍ ካሳወቃቸው ብቻ ነው ተብሏል።,spk_cab208529a4f,am,13.713,9.124,1.191,13.713,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20f848ca0a39,train,በሚመጡት ወራት ተጨማሪ ገንዘብ በወቅቱ ካለገኘም ድጋፉን ለማቋረጥ እንደሚገደድ ጨምሮ አስታውቋል፡፡,spk_cab208529a4f,am,10.293,7.109,0.415,10.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13cdbc59ddd2,train,23ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ቅድሚያ ለሴቶች የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ይደረጋል።,spk_cab208529a4f,am,10.754,9.634,0.716,10.754,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a4d1c90bbe2,train,ኮቪድ-19 ባሳደረው ተጽህኖ በአለም አቀፍ ደረጃ ከ9 ሚሊዮን በላይ ህጻናት ወደ ትምህርት ላይመለሱ ይችላል - ጥናት,spk_cab208529a4f,am,13.293,6.527,1.024,13.293,-42.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae9e00fe956a,train,በጥር ወር ቫይረሱ በከተማዋ በተከሰተበት ወቅት ከተማው ሙሉ ለሙሉ ከእንቅስቃሴ ዝግ ተደርጎ እንደነበረ ይታወሳል።,spk_cab208529a4f,am,16.334,7.47,0.95,16.334,-41.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6547975cd561,train,በማንኛውም አገር የውስጣ ጉዳዮች ላይ ቻይና ጣልቃ ሳትገባ ግንኙነቷን እንደምታጠናክር ነው የተናገሩት።,spk_cab208529a4f,am,11.133,7.662,0.586,11.133,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89b50a206738,train,የወቅቱ የውድድሩ አሸናፊ ፒኤስጂ ከኒውካስል ዩናይትድ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_cab208529a4f,am,11.674,7.231,1.281,11.674,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05caa78ba274,train,ወረርሽኙን ለመከላከልም ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የኮቪድ-19 ክትባት በአህጉሩ መሰራጨቱን ዘግቧል።,spk_cab208529a4f,am,10.454,6.141,0.377,10.454,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c5eb94c47cb,train,አርሰናል እና ባየር ሙኒክ አስቀድመው ጥሎ ማለፍ መግባታቸውን ያረጋገጡ ክለቦች ናቸው።,spk_cab208529a4f,am,10.993,5.421,1.313,10.993,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea01a4b5aea,train,ኦል አፍሪካን ዶት ኮም እንዳስነበበው በአህጉሩ 55 አገራት የቫይረሱን መገኘት ሪፖርት አድርገዋል።,spk_cab208529a4f,am,6.793,4.568,0.805,6.793,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a81d887a5e7,train,ቤኔፊካ በዘጠኝ ነጥብ 24 ኛ ደረጃን በመያዝ ለጥሎ ማለፍ ማጣሪያ አልፏል።,spk_cab208529a4f,am,11.813,6.68,0.931,11.813,-36.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_957019e6fff1,train,በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ተቋማት ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ለማሟላትና የጤና ተቋማትን ጽዱና ውብ ለማድረግ ያለመ ክልላዊ የንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል።,spk_d8ef4610a8de,am,13.334,11.332,0.582,13.334,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9c5acb537bf,train,በእንጦጦ ፓርክ ሲዝናኑ ያገኘናቸው  አሜሪካዊቷ አማንዳ ኮልማን በአዲስ አበባ ከሰባት ዓመት በላይ መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_d8ef4610a8de,am,6.894,5.568,0.617,6.894,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d24d3b9687c,train,በዚህም በምስራቅ ሸዋ ዞን በጤና መሰረተ ልማትና በህክምና አገልግሎት ጥራት የተገኙ ተሞክሮዎች ለሌሎች የክልሉ ዞኖች ምሳሌ የሚሆኑና ልምድ የሚወሰድባቸው መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.614,10.513,0.601,12.614,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c94582c3bcf8,train,በተጨማሪም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ እና ሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ተገኝተዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.493,11.116,0.594,14.493,-31.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff3790db752e,train,በጤናው ዘርፍ በኢኖቬሽን የተደገፉ አሰራሮችን በመተግበር ተጠያቂነትን የማስፈንና ሰው ተኮር ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.053,7.381,0.0,9.053,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6330f2738ec,train,ኬኒያዊቷ ጋዜጠኛ ማያማን ሙጋንዳ፤ ጉብኝቱ የሰው ዘር መገኛ ስለሆነችው ኢትዮጵያ እውቀት እንዳስጨበጣት ተናግራለች።,spk_d8ef4610a8de,am,7.293,6.303,0.0,7.293,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a27d38f9be2,train,ሚኒስቴሩ የትምህርት ፕሮግራሞቹ ክለሳ ቴክኖሎጂን መሰረት በማድረግ መዘጋጀቱን ገልጸው፤ ክለሳው  ወደ ስራ ሲገባ መምህራን አዲሱን ይዘትና የአተገባበር ዘዴ ለመረዳት የሚያስችላቸው ሙያዊ ሥልጠና እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.254,12.214,0.516,14.254,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e26931b1841d,train,ለአገልግሎቱ የተበረከቱ ስብሰቦች ይዘትና አይነት እጅግ አስደናቂ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ያየህይራድ አንባቢነትና የሀገር ፍቅር ለኪነ ጥበብ ሰዎች በተምሳሌትነት የሚወሰድ ነው ብለዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.534,10.169,0.593,12.534,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c24dbb3fd78d,train,ኩባንያው በሽልማት መርሃ-ግብሩ ላይ ተጨማሪ ስድስት ዘመናዊ መኪኖችን የሽልማት ዕጣዎችን የማውጣት ሥነ-ሥርዓት አከናውኗል፡፡,spk_d8ef4610a8de,am,7.734,6.568,0.711,7.734,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c43f0e020a9,train,በክልሉ የኮደርስ ስልጠናን ጨምሮ ሌሎችም የዲጂታላይዜሽን ማጠናከሪያ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አንስተው በጤናው ዘርፍ የዲጂታል አገልግሎትን በማስፋት የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,15.694,12.524,1.141,15.694,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f646be4553e,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ 130 ዩኒት ደም የማሰባሰብ፣ የአረጋዊያንን ቤት የማደስና በአዲስ መልክ የመገንባት እንዲሁም የአካባቢ ጽዳትና የሰብል ማሰባሰብ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.293,10.658,0.598,12.293,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad73fbaa4f90,train,በኢትዮጵያ የቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የተደራጀው የያየህይራድ ስብስቦች ቤተ መፃሕፍት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ(ረ/ፕ)ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጆቹ በተገኙበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።,spk_d8ef4610a8de,am,17.733,16.309,0.0,17.733,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3faf5f9b5c2d,train,ሙዚየሙ አስደማሚ ታሪክና ውድ ቅርሶችን መያዙን መመልከቱን ጠቅሶ፤ ይህም በኢትዮጵያ ቱሪዝም እንዲስፋፋ ማድረግ የሚያስችል ከፍተኛ ሃብት መሆኑን ገልጿል።,spk_d8ef4610a8de,am,8.493,7.522,0.0,8.493,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d6202b2d606,train,ሀገር ተኮር በሆኑ የዘፈን ግጥሞችና ዜማዎች ደራሲነቱ እንዲሁም በፕሮዲዩሰርነት የሚታወቀው ያየህይራድ አላምረው ባሳለፍነው ዓመት ታህሳስ ወር ነበር ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።,spk_d8ef4610a8de,am,11.254,9.249,0.738,11.254,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c09ec0b3931,train,ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ከ45 በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_d8ef4610a8de,am,5.253,3.987,0.423,5.253,-32.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e355bbb5c4aa,train,በተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ላይ ምላሽና ማብራሪያ የሰጡት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ስምምነቶቹ ሀገራቱ ያላቸውን ግንኙነት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,10.973,9.303,0.393,10.973,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00381e322b26,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር እና የያየይራድ የቅርብ ጓደኛ የሆኑት ጌታቸው ረዳ ያየህይራድ አላምረው ማንበብ የሚወድ፣ ሃሳቡን በቀላሉ መግለጽ የሚችል እና ለሁሉም ጓደኛ መሆን የሚችል የዋህ ሰው እንደነበር ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.774,12.99,0.628,14.774,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3629d8e087cd,train,"ጳጉሜን 5 ""የነገ ቀን""  ""ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመከበር ላይ ይገኛል።",spk_d8ef4610a8de,am,9.414,5.914,1.398,9.414,-27.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b01458d701a7,train,የመስቀል ደመራ በዓል በጂንካ፣ አርባምንጭ፣ ዲላና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በድምቀት ተከብሯል።,spk_d8ef4610a8de,am,6.494,4.965,1.001,6.494,-28.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5ae7bb28035,train,ኢትዮጵያ የስታርታፕን በሁሉም ዘርፍ ለማበረታታት ረቂቅ ፖሊሲ ማዘጋጀቷን አስታውሰው፤ በጤናው ዘርፍ የሚመጡ ስታርታፖችን ወደ ተግባር ለመቀየር አበረታች እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.573,8.588,0.0,9.573,-32.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ec1463880e0,train,በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የካሜራ ባለሙያው ሰለሞን ተስፋዬ፤ ብዙአየሁ ብርሃኑ የሙያ አጋር፣ ቅን፣ ሙያውን ወዳድና በርካታ ሰዎችን በማሰልጠን ማብቃት የቻለ ነበር ብሏል።,spk_d8ef4610a8de,am,11.454,8.679,0.832,11.454,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_172acb61ef86,train,ጋዜጠኞቹ በአዲስ አበባ ልማት እና እድገት መደነቃቸውን ገልጸው፤ ሁሉም አፍሪካዊ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንዳለበት ጠቁመው የህዝቡ እንግዳ ተቀባይነት አስደሳች መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.934,9.606,0.0,9.934,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3714d4a214dc,train,በሥርዓተ ቀብሩ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ጽህፈት ቤቱን በመወከል፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትን በመወከል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,15.653,13.562,0.731,15.653,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28b3485e3c23,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ የጤና ስርዓት እየተገበረች ትገኛለች።,spk_d8ef4610a8de,am,8.614,6.922,0.486,8.614,-33.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6cf8d426fba,train,በጉብኝቱ ላይ የመጀመሪያው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣ የመጀመሪያው የጋና ፕሬዝዳንት ኩዋሜ ኑኩሩሃማ ሴት ልጅ፣ የኩዋሜ ኑኩሩማ የልጅ ልጅ፣ የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዝዳንት ኬኔት ካውንዳ ልጅ፣ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ እና የታንዛኒያ የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ ልጅ ተሳትፈዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,24.694,20.948,0.771,24.694,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e5a3572f5a4,train,በኢትዮጵያ ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ።,spk_d8ef4610a8de,am,8.293,7.359,0.0,8.293,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b26a6442520,train,ምሩቃን የቀሰሙትን እውቀት  የሕብረተሰቡን  ችግሮች  በሚፈቱ   የጥናትና ምርምር  ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊያውሉት እንደሚገባ  የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ደጀኔ  አየለ ገለጹ።,spk_d8ef4610a8de,am,12.694,11.301,0.564,12.694,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8a9090872fb,train,በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ጠቁመው የተገኘውን ውጤት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,11.334,9.658,0.66,11.334,-30.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ae6850796f0,train,በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እያቃለለ መሆኑን የከተማው ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ።,spk_d8ef4610a8de,am,11.213,9.312,0.784,11.213,-28.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0358da12214,train,አለም አቀፉ ማህበረሰብ በጤናው ዘርፍ ተግባራዊ የሚደረጉ አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎችን በመደገፍ ረገድ ትብብሩን እንዲያጠናክር ሚኒስትሯ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,8.493,7.219,0.485,8.493,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30e449e3bf95,train,በንባብ ወዳድነቱና መዛግብት ሰብሳቢነቱ የሚታወቀው አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከ5 ሺህ በላይ መፃሕፍት፣ መዛግብትና የጥበብ ስራ ውጤት የሆኑ ስብስቦች በቤተሰቦቹ በኩል ለኢትዮጵያ ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ተበርክተዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,13.813,11.689,0.403,13.813,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8dc28fe17bd,train,ሚኒስቴሩ በአፋር ክልል የጤና  አገልግሎትን ተደራሸ ለማድረግና የእናቶች ወሊድ  አገልግሎትን ለማሳለጥ የሚያግዙ አምቡላንሶችን ዛሬ ድጋፍ ማድረጉም የዚሁ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_b5a27e772266,am,12.834,11.43,0.366,12.834,-33.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_502de5393a3b,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ድጋፉን ባስረከቡት ወቅት እንዳሉት፤ሚኒስቴሩ የበሽታ መከላከል ፖሊሲን ከመተግባር በተጓዳኝ   የህክምና  አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳካት ትኩረት ሰጥቷል።,spk_b5a27e772266,am,16.413,13.563,0.604,16.413,-34.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cee8a27774a6,train,ተማሪ ዮርዳኖስ ፍቃዱ እንደ ጓደኞቿ የክረምት ጊዜዋን ፤በበጎ አድራጎት ስራ በተለይም በቀይ መስቀል ውስጥ በመሳተፍ የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ማሰቧን ነው የተናገረችው፡፡,spk_b5a27e772266,am,13.254,10.503,0.608,13.254,-35.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_de0f99915c43,train,ለክትባቱ ውጤታማነት የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና መገናኛ ብዙሃን ሕብረተሰቡን በማስገንዘብ  ተሳትፏቸውን ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_b5a27e772266,am,14.034,11.656,1.095,14.034,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ee5b66ef4129,train,በጥንት የኦሮሞ ፍልስፍና ውስጥ ኦሮሞ ለውሃ ትልቅ ስፍራ አለው፡፡ ውሃ የንጽህና ምንጭ ፣ የፍጥረትና የህይወት መሠረት ነው ብሎ ያምናል፡፡ ለዚህም ነው ሲፀልይ ፈጣሪ አምላክ ፣ የፍጥረታት አምላክ ፣ የቡርቃ ወላቡ (የላቡ ምንጭ) አምላክ ብሎ ነው የሚፀልየው፡፡,spk_b5a27e772266,am,21.273,14.336,0.463,21.273,-35.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_94f1fb8ba25c,train,የክረምት የእረፍት ጊዜያቸውን የኮደርስ ስልጠና በመከታተል እና በተለያዩ የበጎ ፍቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለማሳለፍ መዘጋጀታቸውን የዘንድሮ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡,spk_b5a27e772266,am,13.914,11.498,0.58,13.914,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fb1e37c26cdb,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ መንግሥት የኪነጥበብ ዘርፍ ለሀገር ግንባታ ያለውን አስተዋጽኦ በመገንዘብ ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።,spk_b5a27e772266,am,10.073,8.585,0.519,10.073,-34.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f0aa3d2aa5c8,train,እንኳን ደስ አለን! ኦሮሞ መልካ የሌለው ህዝብ ራስ እንደሌለው ህዝብ ነው እንደሚል የባህር በር የሌላት አገር ኑሮ የሌላት አገር ናት ብለን ለህዝባችን ብልጽግና ስንል በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ የባህር በር ለማግኘት እየሠራን እንገኛለን፡፡ በዚህ ረገድ እያደረግን ያለነው እንቅስቃሴ በዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት በማግኘት ላይ ነው፡፡,spk_b5a27e772266,am,26.893,19.998,0.517,26.893,-34.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ebf2fd852aca,train,ኢሬቻ የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ነው፡፡ ኦሮሞ የሰው ዘር አፍርቶ የሚባዛው የተዘራው ሞቶ በመነሣት ፍሬ የሚያፈራው በፈጣሪ ድጋፍና እርዳታ ነው ብሎ ያምናል፡፡ ለዚህ ነው ኢሬቻ ሲደርስ ኦሮሞ ልበ ንፁህ የሆነውን ታላቅ ፈጣሪ ላደረገለት ሁሉ በማመስገን ለሚመጣው ጊዜ ደግሞ ምህረትን በመለመን ውዳሴ ያቀርባል፡፡,spk_b5a27e772266,am,25.553,19.953,0.564,25.553,-34.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_74e93c51895a,train,መምሪያው በቃሉ ወረዳ 014 ቀበሌ ያስገነባውን የመንገዶ ጤና ኬላ ዛሬ አስመርቋል።,spk_909f015697cd,am,2.974,2.974,0.0,2.974,-36.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_289e259fb6eb,train,በጉብኝታቸው ወቅት የሀምበሪቾ ተራራ 777 ደረጃዎች ወጥተው ለዞኑ አስተዳደር ደረጃዎቹን ጨምረው እንዲገነቡ የቤትሥራ ሰጥተው ነበር።,spk_88e453f928ab,am,11.414,9.177,0.0,11.414,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12caf41cba4a,train,በገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የውሀ ፕሮጀክቶች የሃይል እጥረት እንዳያጋጥማቸው በጸሀይ  ሀይል የሚሰራ መሳሪያ የተገጠመላቸው መሆኑን ጠቁመው  ከ40ሺህ ለሚበልጡ ነዋሪዎች አገልግሎት እንደሚሰጡ ተናግረዋል።,spk_88e453f928ab,am,14.653,11.926,0.31,14.653,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51dfa39b5562,train,ዛሬ የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነትም የመድኃኒትና የህክምና አገልግሎትን ለህዝቡ በተሳለጠ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ተግባራትን እንደሚያጠናክር ጠቅሰዋል።,spk_88e453f928ab,am,9.534,6.94,0.582,9.534,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_016c27ab1039,train,በተለይ ጥራትና ፍትሀዊነትን ከማረጋገጥ አኳያ የአሰራር ሥርዓትን መፈተሽና ማስተካከል ስለሚጠይቅ በዚህ ላይ በማተኮር መሰራቱን ጠቁመዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.414,9.089,0.69,12.414,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c61733c34da,train,ለዚህ ስኬታማነት አጀንዳ አለኝ የሚሉ አካላትን ሁሉ በማሳተፍ ለምክክር የሚሆኑ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.053,9.781,0.0,12.053,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_827a6e99c501,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፥ ሚኒስቴሩ ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግና በሽታን መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.973,10.963,0.343,12.973,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18430be78b15,train,ምክክሩ አሳታፊና አካታች ነው ያሉት ኮሚሽነሯ፤ በዚህም አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ ሴቶች፣ ምሁራን፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች መሳተፍቸውን አመልክተዋል።,spk_88e453f928ab,am,20.893,14.995,0.698,20.893,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_971f34f90cd9,train,የኢትዮጵያ መንግስትና መላው ኢትዮጵያዊ በሐጂ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን በመግለጽ፣ ለመላው ቤተሰብና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_886debf3d1cb,train,እድሜያቸውን ሙሉ ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት መጠናከር የሰጡ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት እንደነበሩም ነው የተናገሩት፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_81f8e7434644,train,ለሀገር ግንባታ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ጠቁመው፤ የሀገርን ከፍታ ለማረጋገጥ በሁሉም ዘርፎች ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.133,9.617,0.0,10.133,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_da3bc2153676,train,ጀልባዋ ከባህርዳር ጣና ማሪና ወደብ ወደ ጎርጎራ ሪዞርት ጎብኝዎችን በፍጥነት በማጓጓዝ የአካባቢውን ጸጋ መሰረት ያደረገ ሃብት ለማመንጨት የጎላ ድርሻ እንደሚኖራት ተገልጿል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f0c36b236c5b,train,እርሳቸውም ከአዲስ አበባ ከተማ በመምጣት ታሪካዊ በሆነው ገታ መስጅድ እያከበሩ መሆናቸውን ጠቁመው በዓሉን በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_579363108a80,train,ሌላኛው ተገልጋይና የአዳማ ከተማ ነዋሪ አቶ መሀመድ አብዱልጀሊል በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ አገልግሎት አሰጣጡን  ለማሻሻል የተገበረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በማቀናጀት ጊዜና ገንዘብን መቆጠብ  ማስቻሉንም ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.014,16.7,0.0,17.014,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_6c3adf28846b,train,ባለፉት 25 ዓመታት የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን በማስፋት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በተሰራው ስራ ሽፋኑን ከነበረበት 6 በመቶ አሁን ላይ ወደ 41 በመቶ ማሳደግ መቻሉን አስረድተው በቀጣይም ብዙ ስራ እንደሚጠይቅ አጽኖት ሰጥተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_f002c1f0e0a9,train,በሆስፒታሉ በተደረገልኝ ነጻ ሕክምና የሁለቱም ዓይኖቼ ብርሃን መመለሱ በልጆቼ እየተመራሁ መጥቼ በራሴ እያየሁ እንድመለስ ማስቻሉ ደስታን ፈጥሮብኛል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_93f858012707,train,ከሁለት ዓመታት በላይ የዓይን ብርሃናቸውን በማጣታቸው በጨለማ ውስጥ ለመኖር ተገደው መቆየታቸውን የገለፁት ደግሞ የሰሜን ሽዋ ዞን ደብረ ሲና ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ፈንታዬ ጌታሁን ናቸው።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.053,14.053,0.0,14.053,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_691e84b0885b,train,የመጽሐፍ ተማሪ ጥመርታ ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል 1ለ3 መድረሱን ገልጸው፤ ጥመርታው 1ለ1 እስከሚደርስ ተጨማሪ ኅትመት ስለሚጠይቅ በርዕሰ መሥተዳድሩ የተጀመረው ንቅናቄ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,16.773,16.773,0.0,16.773,-23.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_db45a549011e,train,በሴቶች ለሚመሩ ኢኒሼቲቮች ዘላቂ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር ይገባል ያሉት ሊቀ መንበሩ በዚህ ረገድ አፍሪካ ህብረት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ሙሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-22.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0b16cc2e9ea,train,ጠንካራ የሆነ የስልጠናና የማብቃት ስርዓት አንዱ  ወሳኝ ጉዳይ ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ ዜጎች በራስ መተማመናቸውና የመደራደር አቅማቸው እንዲያድግ በማድረግ ረገድም አዋጁ ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_fb26ca3bcf45,train,ተግባሩን ለማስፋት ከተለያዩ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን አንስተው ቀኑ በጋራ መከበሩም ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_9453b6a96486,train,ሕብረተሰቡ የተለየና አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥመው በአካባቢው ለሚገኝ የፀጥታ አካል ጥቆማ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን እንዲያጠናክር መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-24.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_329b4a3578bf,train,በመድረኩ ላይ የሴቶችና የማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ እንደገለጹት ሀገራዊ ለውጡ  የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እያጎለበተ መጥቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.434,15.128,0.0,15.434,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_a8304ce5f578,train,መንግሥት ብሔራዊ ቤተ መንግሥትና አንድነት ፓርክን ውብ አድርጎ በማደስ ለአዲስ አበባ ተጨማሪ ውበት ለትውልዱ ደግሞ የታሪክና የቅርስ ውርስ በተገቢው መንገድ ማስተላለፉ የሚያኮራ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.053,11.731,0.0,12.053,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4481e3e8cfe9,train,ዊኒስተን ማኖ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ሀሰተኛ መረጃን በመከላከል አፍሪካን የሚገልፁ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝቡ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-23.0,male,25-34,,16000,4,0 clip_fdea6ec2921c,train,በበጎ ፈቃድ ካገኙት የአልባሳትና ምግብ ድጋፍ ባለፈ  ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለማጠናከር  የዶሮና የበጎችም  ድጋፍ ማግኘታቸውን  ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_d954da3fc5d0,train,አልማ ከ2012 እስከ 2016 ባሉት አምስት ዓመታት ከአባላትና ከአጋር አካላት ባሰባሰበው ከ7 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ሃብት የትምህርትና የጤና ተቋማትን በማስገንባት ለአገልግሎት አብቅቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_0c3f2198b050,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገራዊ የቱሪዝም ዘርፉን ሽፋን ማሳደግ የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_37892c3fbe77,train,ጣናነሽ ቁጥር ፪ ጀልባ ደብረማርቆስ ከተማ የደረሰች ሲሆን በከተማው ስትደርስ በመላው የከተማዋ ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_49b117bc5099,train,ከአስክሬን ሽኝት መርሃግብሩን ተከትሎ  ሥርዓተ ቀብራቸው  የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0fadf2e050f,train,ድጋፉን የተረከቡ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ኃላፊዎች በበኩላቸው የህክምና መሳሪያዎቹ የሚሰጡትን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-24.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed4296a137a7,train,የክልሉን ሕዝብ የፍትሕ ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ፣ ጥራት ባለው እና ወጪ ቆጣቢ በሆነ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_270869b87eaa,train,እስልምና ሰላምን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙ በሰላም፣ በፍቅርንና በአብሮነት በዓሉን ሊያሳልፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_650be760af69,train,በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እና በክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አማካኝነት የሚዘጋጀው 43ኛው 'ጉሚ በለል' የውይይት መድረክ 'ባህላዊ ፍርድ ቤት ለማህበራዊ ፍትህ' በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f7c48d615be0,train,የመድረኩ ዓላማም በተለይም ሕዝብ በሚበዛባቸው የጤና፣ የውሃና ሌሎች መገልገያ ስፍራዎች ፅዳትና ንፅህናን በዘላቂነት ለመጠበቅ በወጣው መመሪያ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር መሆኑን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_df1915bc0b4e,train,በአገልግሎት አሰጣጡ የአመራሮች እና ባለሙያዎች  አገልግሎት ፈጣን በመሆኑ በየደረጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-22.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_5dda96726c7a,train,የወላይታን ቋንቋ እና ባህል የበለጠ ለማስተዋወቅ በጥናት የተደገፈ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የወላይታ ዞን አስተዳዳር ገለጸ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_965982bbd075,train,በመሆኑም እነዚህ የልማት ሥራዎች የበለጠ ሰፍተውና አድገው እንዲቀጥሉ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.633,10.633,0.0,10.633,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_684f38f0cb2c,train,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግብ ንጥረ-ነገር ይዘት ሰንጠረዥ ጤናማ የአመጋገብ ስርዓትን ለመገንባት፣ ለህብረተሰብ ጤናና ለህክምና አገልግሎት እንደመመሪያ የሚያገለግል ሰነድ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ ገለፁ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,18.413,18.413,0.0,18.413,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_7813a0168ebb,train,የዲላ ዩኒቨርሲቲ በሚያከናውናቸው ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የጉዳት ተጋላጭነት እየቀነሰ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ተወካይ ማቴዎስ ሀብት(ዶ/ር) ናቸው፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f7f2b744d68b,train,በስፖርት ዘርፍም ተተኪ ስፖርኞችን ለማፍራት የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስመዝገባቸውን ነው የተናገሩት፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_a3be84e80ccb,train,ረዳት ፕሮፌሰር አበባው ለዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ለሰሩ እና የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነት በምርምራቸው ለዓለም ላሳዩ ተመራማሪዎች ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-26.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ed8099d5fcb,train,እነዚህም ደብረ ማርቆስ፣ ያቤሎ፣ ሚዛን አማን፣ ነገሌ ቦረና እና ጎሬ መቱ መሆናቸውን በመጥቀስ፤ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ሁሉም ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_50923994b998,train,የዛሬው ጉብኝት  ዓላማም በባሕር ዳር ከተማ ኢንሸቲቩን በመተግበር ጥሩ ደረጃ ያሉ ጤና ተቋማትን በመመልከት ወደ ወረዳዎችና ዞኖች ለማስፋት ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_b6d20d55b18e,train,በቅርቡም ሦስት የአገልግሎት ማዕከላት ወደ ስራ እንደሚገቡ በመጠቆም፥ በተያዘው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ  መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጣቢያዎችን 100 ለማድረስ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ec19bc9b0397,train,በሲምፖዚየሙ ላይ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2f5c40b46081,train,እውቅናና ሽልማቱን ያገኙት በ2017 ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም በሀገር አቀፍ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-27.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_cc11a2572edc,train,የ2017 በጀት አመት ወንጀልን የመከላከል አቅም ከ2016 በጀት አመት ጋር ሲነጻጻር የ18 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_288cd8349839,train,በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግ፣ ተጨማሪ የሥራ ዕድል ለመፍጠርና ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለመሆን በኦንላይን ስልጠና የመከታተል ዕድል አግኝተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.673,10.961,0.348,12.673,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0cb4d5a2bda6,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ በአገልግሎት አሰጣጥና በዜጎች አኗኗር ላይ መሰረታዊ ለውጥ ያመጣ መሆኑን በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ።,spk_db5663ced9f7,am,11.194,10.882,0.0,11.194,-36.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1a8161d9bb7,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ ለሀገሩ ያለው ፍቅርና አቋም የጸና፣ በየጊዜው የማይለዋወጥ እና በኃያል ክህሎቱ ጥበብን ለዓለም መግለጥ የቻለ ታላቅ ሰው ነው ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ(ረ/ፕሮፌሰር) ገለጹ፡፡,spk_db5663ced9f7,am,15.073,14.758,0.0,15.073,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67645b4cfb2c,train,በተለይ ወጣቶችን በማሰልጠን በዘርፉ ክህሎት እና እውቀት እንዲያዳብሩ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.353,8.038,0.0,8.353,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_035cf8ea1c13,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በዞኑ ከቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት ጋር በተያያዘ በዘርፉ ተደራጅተው ወደ ስራ ከገቡ ወጣቶች ጋር ቆይታ አድርጓል።,spk_db5663ced9f7,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92f7f587768e,train,እያንዳንዱ ሰው የራሱን ህይወት መምራት የሚችልበት ሙሉ ነፃነት አለው ብሎ ማመን የዘመናዊው ዲሞክራሲ እና የሰብዓዊ መብት ፍልስፍና መሰረታዊ ምሰሶ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60fdef716682,train,እናቴ ለብዙ አመታት ስትጠቀምበት የነበረው የሸክላ የእንጀራ ምጣድ ስለተበላሸባት፣ ለመጪው አዲስ አመት ልዩ ስጦታ እንዲሆናት በማሰብ አዲስ እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ምጣድ ገዝቼላታለሁ።,spk_db5663ced9f7,am,12.353,11.479,0.0,12.353,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_237d1116ff81,train,በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ የሚገኘው መከላከያ ንብርብር ከፀሀይ የሚመነጨውን አደገኛ ጨረር ወደ መሬት እንዳይደርስ በመከላከል በምድር ላይ ላለው ህይወት ቀጣይነት ዋስትና ሆኗል።,spk_db5663ced9f7,am,11.354,10.474,0.0,11.354,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8daa8612a026,train,በመርሃ-ግብሩ የከተማዋ አመራር አካላትና ነዋሪዎች  ታድመዋል።,spk_db5663ced9f7,am,4.074,3.339,0.0,4.074,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef309c86887c,train,በስራ ቦታ ድንገተኛ የቃጠሎ አደጋ ቢፈጠር ህይወትን ለማትረፍ እንዲቻል፣ መውጫ በሮች እና የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች የት እንደሚገኙ አስቀድሞ ማወቅ እጅግ ጠቃሚ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,10.593,9.901,0.0,10.593,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_860ac8c0c338,train,ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በሌሎች የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ላይ አበረታች ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ነው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱት።,spk_db5663ced9f7,am,12.513,10.546,0.433,12.513,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8a1bcfd9b9d,train,የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሠላማዊት መንገሻ በበኩላቸው ለዘመቻው ስኬት በክልሉ ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በቂ ዝግጅት መደረጉን ገልፀዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,10.393,9.915,0.0,10.393,-34.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e0cbe8dde6c,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሉዋክ ሮን (ዶ/ር) በበኩላቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የመረቀው የፀሃይ ሃይል ለክልሉ የልማት ስራዎች ውጤታማነት የላቀ አበርክቶ አለው ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,16.433,14.569,0.311,16.433,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_097af96e8fae,train,በመዲናዋ የሚከናወነው ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻም ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያና የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ የተለያየ የወንጀል ድርጊት የሚፈፅሙ አካላትን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ያለመ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.073,11.792,0.0,13.073,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2279cfd6108e,train,ከግሪክ፣ ኦማን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬት የተሳተፉበት የዘርፉ ተወካዮች ጋር ተጋብዘው ንግግር ያደረጉት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዳንኤል ጉታ ባለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት ያደረገቻቸውን ጥረቶች አስረድተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,18.593,18.22,0.0,18.593,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5ef4bc65d1f,train,የኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠና ሀገራዊ ተግባር መሆኑን ገልጸው፤ ክልሎችም የሚጠበቅባቸውን ድርሻ ለመወጣት እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.953,9.094,0.0,9.953,-35.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99f8570c7d37,train,ቋሚ ኤግዚቢሽኑ ትውልዱን ለፈጠራ የሚያነሳሳና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን የሚረዳ ነው ያሉት ደግሞ አቶ ዳዊት ዓለሙ ናቸው።,spk_db5663ced9f7,am,9.633,9.33,0.0,9.633,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19e712545b0b,train,በጋሞና ወላይታ ዞኖች በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች በ100 ሄክታር መሬት ላይ ሃሌኮ ወይም ሽፈራው ቅጠልን ሜካናይዝድ በሆነ መንገድ የማልማት ስራን ጨምሮ በምርምር የታገዘው የተጎዳ አፈርን ለማከም የሚያስችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ ውጤታማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,21.153,18.715,0.0,21.153,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bf9688400e6,train,የኢሬቻን ሀገራዊ እሴቶች ጥንካሬ በትውልዱ ውስጥ በማስረጽ እያጠናከሩ መሄድ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ ተናገሩ።,spk_db5663ced9f7,am,11.354,11.038,0.0,11.354,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_619749568136,train,በተለይ አዲሱን የትምህርት ፖሊሲ ወደመሬት ለማውረድና የሚፈለገው የትምህርት ጥራት እንዲረጋገጥ መምህራንና የዘርፉ ምሁራን በምርምር እንዲያግዙ ማህበሩ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.153,9.778,0.0,10.153,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_206c3e9f5f13,train,ድጋፉ ህጻናቶች ጠንክረው በመማር እናቶች ደግሞ በርትተው በመስራት ውጤታማ እንዲሆኑ ያግዛል ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,6.793,4.411,0.0,6.793,-39.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05a59e3db566,train,የብርሃን የዐይነ ስውራን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት በተሟላ የትምህርት መርጃ መሳሪያ በመማር በቂ ዕውቀት የምናገኝበትን ዕድል ፈጥሮልናል ሲሉ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ገለጹ፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.713,12.282,0.0,12.713,-27.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbec72bc0219,train,የኢጋድ የአጭር ጊዜ ታዛቢ ልዑክ ኬንያ ባቀረበችው ጥያቄ አማካኝነት የተቋቋመ ሲሆን ሰባት ቁልፍ የሚባሉ አባላት (ኮር ስታፍ) እና 24 የአጭር ጊዜ የምርጫ ታዛቢዎችን አካቷል።,spk_db5663ced9f7,am,14.553,14.553,0.0,14.553,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6bc659b0f62d,train,ከአልባሳት ጀምሮ የአንገት እና የጆሮ ጌጦችን አዘጋጅተው በሰላም፣ በፍቅርና በደስታ በአደባባይ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.153,7.719,0.435,8.153,-32.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4833ad7e0a7b,train,የዓለም አቀፍ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት የአፍሪካ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ኢማኑኤል ማናሳህ እንዳሉት የዲጂታል ሽግግር ስራዎችን ለማጠናከር ትስስር መፍጠር፣ የዲጂታል ክህሎትና የፈጠራ ችሎታን ማዳበር ያስፈልጋል።,spk_db5663ced9f7,am,16.033,14.889,0.352,16.033,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33b194d46c8c,train,የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ወደ ውጤት ለመመለስ የሚደረገው ጥረት የአንድ አካል ስራ ብቻ አለመሆኑን የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት መልካሙ ተገኝ ተናግሯል።,spk_db5663ced9f7,am,11.993,11.19,0.0,11.993,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a61316bc0d9f,train,የዲጂታል ስነ ምህዳሩን ከሚያሰፉ ስራዎች መካከልም ዋነኛው የክህሎት ግንባታ መሆኑን ገልጸው፤ በዘርፉ እውቀትና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ማፍራት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.593,12.084,0.509,12.593,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c35f8fb2ec7,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ብርሃኑ በቀለ በአራተኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_db5663ced9f7,am,7.713,6.266,0.396,7.713,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdda796759eb,train,በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች ከገበያው እና ከቀጣሪው ድርጅት ፍላጎት ጋር በየጊዜው እንዲጣጣሙ ካልተደረገ፣ የተማረ የሰው ሀይል ስራ አጥነትን መጨመሩ አይቀርም።,spk_db5663ced9f7,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b0ffe574e1e,train,ኬንያውያን ከማለዳ 12 ሰአት ጀምሮ ድምጻቸውን በመስጠት ላይ እንደሚገኙ የኬንያው ዴይሊ ኔሽን ዘገባ ያመለክታል።,spk_db5663ced9f7,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85bb91a7afff,train,ስትራቴጂውና የድርጊት መርሃ ግብሩ ጸድቆ ወደ ስራ መግባቱ ፋይዳው የጎላ መሆኑን በማንሳት፤ ለሀገራችን የተፈጥሮ ሀብትና ብዝኃ ሕይወት ጥበቃ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.713,12.371,0.0,12.713,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f314f93ba1b0,train,ቢሮው የህብረተሰቡን ጤና አጠባበቅ ለማጎልበት ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ዋነኛው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.273,8.273,0.0,8.273,-27.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e33e4aa32d71,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የ2025 የሰመር ካምፕ ስልጠና የወሰዱ ታዳጊዎችን አስመርቋል።,spk_db5663ced9f7,am,7.274,5.748,0.473,7.274,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10c45fc4d5d3,train,በሁነቱ ላይ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች እና የአባል ሀገራት ሚኒስትሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የልማት ተቋማት አመራሮች፣ መምህራን፣ ኢኖቬተሮች፣ የወጣት ተወካዮች እና የልማት አጋሮች ይሳተፉበታል።,spk_db5663ced9f7,am,15.473,13.189,0.0,15.473,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a85c744342b,train,የዓለም መንግስታት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የጣሏቸው የማኀበራዊና የኢኮኖሚ ገደቦች በርካታ ኩባንያዎች ስራቸውን በበይነ መረብ አማራጮች እንዲያከናውኑ ማስገደዱንም ገልጿል።,spk_db5663ced9f7,am,13.313,12.724,0.0,13.313,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99058b52acd0,train,የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ አህመዲን መሀመድ በበኩላቸው የህክምና ቁሳቁሶቹ ለቀዶ ህክምና፣ ለበሽታ ምርመራ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች እንዲሁም ለተኝቶ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ የህሙማን አልጋዎች እንደሚገኙበት አመልክተዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,16.873,16.477,0.397,16.873,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f6fc6bf3ac0,train,እያደገ የመጣውን የሰብአዊ ድጋፍ ፍላጎት ለማጠናከር የአባላት ቁጥርን ማሳደግ እንደሚገባ ጠቅሰው፣ የዞኑ ማህበረሰብ የማህበሩ አባል በመሆን የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.034,12.497,0.0,13.034,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_709011769d63,train,የአፍሪካ አገራት ከዲጂታል ኢኮኖሚ ታክስ በመሰብሰብ የሀብት ማሰባሰብ አማራጮችን ማስፋት እንደሚገባቸው የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ።,spk_db5663ced9f7,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7732dd74e125,train,አዋጁ ዜጎች በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ የሚያገኙትን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ደህንነት ለማስጠበቅ ወሳኝ መሆኑ ታምኖበት ተዘጋጅቷል፡፡,spk_6656101edc6a,am,15.073,14.45,0.0,15.073,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d15339d6f54,train,በተለይም በጤና፣ በመጠጥ ውሃ፣ በትምህርትና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት በማገዝ የልማት አጋሮች አብሮነታቸውን እንዲያሳዩም ጠይቀዋል።,spk_6656101edc6a,am,23.994,23.645,0.349,23.994,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_07e5dc3b4055,train,መድረኩን ተከትሎም በጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል የተዘጋጀው የእናቶችና ህፃናት ጤና የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ስራ ጀምሯል።,spk_6656101edc6a,am,14.313,13.963,0.0,14.313,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fcc2c026efe8,train,የሀገርን ሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና ለማስቀጠል የሰብዓዊ ልማት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው በትምህርት፣ በጤና፣ በሥነ-ምግብና ክህሎትን ማዳበር የሀገራዊ የለውጥ መሠረቶች መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,19.873,19.454,0.0,19.873,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_446d030459a0,train,በትምህርት፣ በጤና፣ በሥርዓተ ምግብና በማህበራዊ ጥበቃ የተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገቡና ለሁለንተናዊ ብልፅግና ጠንካራ መሰረት እየፈጠሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6656101edc6a,am,23.994,23.558,0.435,23.994,-20.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_68e52335c6ba,train,በመስጅዶች ድምጽ የሰጡ መራጮችም ይበጀናል፣ ሕዝበ ሙስሊሙን ያገለግላል ላልነው ኡለማ ድምጽ ሰጥተናል ብለዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.053,13.746,0.0,15.053,-23.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7197cfa01fdf,train,ፋሲል ከነማ በ25 ነጥብ ከሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጋር በነጥብ እኩል ቢሆንም በግብ ክፍያ ተበልጦ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_6656101edc6a,am,11.633,10.719,0.0,11.633,-24.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0cb7b827a4f2,train,"""ክህሎቶችን መገንባት፣ ሥራዎችን ማቀላጠፍ፣ ልማትን ማፋጠን"" በሚል መሪ ሀሳብ መካሄድ የጀመረው ፎረሙ ዛሬን ጨምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ተከታታይ ቀናት ይቆያል።",spk_6656101edc6a,am,21.834,21.834,0.0,21.834,-22.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d4d2e9aa32e9,train,የኦሮሚያ ክልል ሕብረተሰቡ በአቅራቢያው የመንግስት አገልግሎቶችን እንዲያገኝ ብሎም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በፍጥነት እንዲፈቱ በማሰብ የቀበሌ አደረጃጀቶችን ማደራጀቱ ይታወቃል።,spk_6656101edc6a,am,24.834,24.834,0.0,24.834,-21.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_528c14395c3f,train,የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከል ስራውን ውጤታማ ለማድረግ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የምርመራና የህክምና አገልግሎትን እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,16.694,16.694,0.0,16.694,-22.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_985312f10af8,train,አስደንጋጭ ሽንፈት ያስተናገደው ባርሴሎና ውጤቱን የመቀልበስ ከባድ ፈተና በመልሱ ጨዋታ ይጠብቀዋል።,spk_6656101edc6a,am,11.553,9.66,0.0,11.553,-25.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ebb76b84bd6,train,ሙዚቃዎቿ በሴቶች መብቶች፣ ፍቅር እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። ለሴቶች መብቃት እና ስርዓተ ጾታ እኩልነት በስፋት ተሟግታለች።,spk_6656101edc6a,am,14.793,11.875,0.522,14.793,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d4d91f13fa22,train,በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ዘመኑን የዋጀ ብቁ፣ ጤናማና ተወዳዳሪ ትውልድ መገንባት የሚያስችሉ የሰብዓዊ ልማት ሥራዎችን በስኬታማነት እየተገበረች ትገኛለች ነው ያሉት።,spk_6656101edc6a,am,20.654,20.654,0.0,20.654,-23.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_962613c879da,train,ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ,spk_6656101edc6a,am,5.753,4.125,0.468,5.753,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83876c3bfc67,train,ከሙዚቃ ዘርፍ ጋር በተያያዘ የአፍሪካ ወጣት ሙዚቀኞች የኪነ ጥበብ ስራቸውን በጥናት በተደገፉ የአህጉሪቷ የካበቱ እሴቶች ጋር በማጣመር የአፍሪካን መልክ ለዓለም ማስተዋወቅ እንዳለባቸው ተናግራለች።,spk_6656101edc6a,am,23.534,20.793,0.0,23.534,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d73650043465,train,በመድረኩ ላይ የቢሮ ኃላፊው አቶ አብዱልከሪም መንግሥቱ እንደተናገሩት፤ በመደበኛ ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት በተጨማሪ በክረምቱ በተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_6656101edc6a,am,21.974,20.687,0.803,21.974,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a1e1d3dbb01e,train,በኢትዮጵያ የተደረገው ሀገራዊ ሪፎርም የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መጽደቁን በማንሳት፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ከአምስቱ መሰረታዊ የፍትህ ተቋማት አንዱ እንዲሆን አስችሎታል ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,23.753,23.753,0.0,23.753,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b6da00bea20,train,ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ አቻ በመለያየት ነጥብ ተጋርተዋል።,spk_6656101edc6a,am,7.694,6.815,0.0,7.694,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01c70cc91203,train,በሪፖርቱ የቀረበው የ100 ቀናት አፈጻጸም ለታሪክ የሚቀመጥና ለዜጎች የሚነገር ትርጉም ያለው መሆኑን ያሳያል ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,14.733,12.391,0.529,14.733,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cc5a16fda89b,train,በጤናው ዘርፍም ሁሉን አቀፍ አገልግሎት ለማዳረስ ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽንን በመተግበር ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስኬት አስመዝግበናል ነው ያሉት።,spk_6656101edc6a,am,12.674,10.926,0.418,12.674,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5679d3bb7ec,train,የኦሮሚያ ክልል መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ፕሮጀክቶችን በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እያበቃ መሆኑ ተገለጸ።,spk_6656101edc6a,am,10.254,9.92,0.333,10.254,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_14d577768c8c,train,የነቀምቴ ከተማ ሶርጋ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ሰኚ ሺፈራ፣ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል  በሚደረገው ጥረት ከሌሎች  ነዋሪዎች ጋር  በመተባበር  ውሀ ያቆሩ አካባቢዎችን  ማፋሰሳቸውን ተናግረዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.713,22.385,0.0,22.713,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8f01298d15a,train,በዲላ ከተማ አስተዳደር በወጣቶች የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጤናቸው እንዲጠበቅና ኑሯቸው እንዲቃና ማገዙን የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ገለጹ።,spk_6656101edc6a,am,14.153,14.153,0.0,14.153,-25.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fba4becb6ed2,train,የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ተዓማኒ፣ ጥራት ያለውና ጊዜውን የጠበቀ የጤና መረጃ ማግኘት የሚያስችል መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ገለጹ፡፡,spk_6656101edc6a,am,13.934,12.874,0.0,13.934,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_550aa93605a6,train,የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ምትኩ ግርማ በበኩላቸው በሽታውን ለመከላከልም የአካባቢ ጽዳት ላይ መስራታቸውን   አመልክተዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-21.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_017e3831d24b,train,ከዚሁ መርሃ ግብር በኋላ ባስተላለፉት መልእክትም የኡለማዎች ምርጫ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠርና ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የላቀ ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.854,22.854,0.0,22.854,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_338c2a985cb7,train,ኢትዮጵያ ለፍትህና የሕግ የበላይነት መረጋገጥ መሰረታዊ እና ሌሎች ሀገራት የሚማሩባቸው ህጎችን በማውጣት የመሪነት ሚና ያላት ሀገር ነች ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,13.194,11.301,0.446,13.194,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8da62fd693b,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ፤ በክልሉ በተለያዩ የልማትና በጎ አድራጎት ተግባራት ከሚሳተፉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር ምክክር አድርገዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.053,21.132,0.0,22.053,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a77b5b2cfd9,train,በኢትዮጵያ ለ315 ዜጎች የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና በተሳካ ሁኔታ በበጀት ዓመቱ መስጠት መቻሉን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ።,spk_6656101edc6a,am,16.273,15.782,0.0,16.273,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4a94e3f429bc,train,ለዚህም ወጣት ሙዚቀኞች ከባህላቸው እና ከታሪካቸው ጋር እንዲቆራኙ የሚያደርጉ ስራዎችን እንደሚያስፈልጉ አንስታለች።,spk_6656101edc6a,am,13.053,10.133,0.0,13.053,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28f8a31c6e14,train,እ.አ.አ በ2024 ከሜትዝ ወደ ሞናኮ በማቅናት እየተጫወተ የሚገኝ ሲሆን በ38 ጨዋታዎች ሁለት ጎሎችን አስቆጥሯል።,spk_6656101edc6a,am,20.514,16.702,0.0,20.514,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_665ee784aa60,train,የተመጣጠነ ስርዓተ ምግብን በማጠናከር በአካልና በአዕምሮ የዳበረ ትውልድ የመገንባት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_6656101edc6a,am,14.473,14.104,0.0,14.473,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f04186046339,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ መስጅዶች የኡለማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ እየተካሄደ ነው።,spk_6656101edc6a,am,12.034,12.034,0.0,12.034,-21.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4d3605b9b52,train,በቀጣይም ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም የሕዝብ ድምፅ ሆኖ ተፅዕኖ ፈጣሪነቱን ይዞ መዝለቅ የሚያስችለውን ተግባራት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.754,14.569,0.0,15.754,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3a95b20d85f8,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን በራስ አቅም ለመቋቋም ዝግጅት መደረጉን የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_026917800fec,am,10.254,8.595,0.418,10.254,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a080e685ab7,train,ህብረተሰቡም የአደጋ ጊዜ ማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን በመተግበር ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎች ራሱንና ቤተሰቡን ቀድሞ መከላከል እንዲችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መሰራቱን አክለዋል።,spk_026917800fec,am,17.053,12.562,0.426,17.053,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0856d412935b,train,በክልሉ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር መጀመሩ በተማሪዎች የትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ቢሮው አመልክቷል።,spk_026917800fec,am,12.053,9.36,0.373,12.053,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5916f1fdb2e1,train,የ2018 ዓ.ም የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የወላይታ የቋንቋ እና የባሕል ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።,spk_026917800fec,am,7.854,7.406,0.447,7.854,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1045fe3dbba9,train,"የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር ጋር በመተባበር ወጣቶች ለሰላም ግንባታና ለማህበራዊ ትስስር መጠናከር በሚኖራቸው ሚና ላይ ያተኮረ ""አዲስ ፎረም 2025"" እየተካሄደ ይገኛል።",spk_026917800fec,am,14.973,13.145,0.517,14.973,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dbf2376eb54,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ ፤  በትምህርት ዘመኑ ከ69 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በመመዝገብ የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር ቅደመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.254,10.51,0.0,11.254,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f622f013a356,train,በክልሉ  በአዲሱ ዓመት በከተሞች ያለውን ውስብስብ አሰራር ለመቀየርና አገልግሎትን የማዘመን ሥራ እየተከናወነ ነው ያሉት ደግሞ የክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ናቸው።,spk_daaf4c5e6638,am,12.414,11.704,0.384,12.414,-25.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_952cf72fc63e,train,ከዚህ በተጨማሪ በሀገራችን ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው ዐውደ ጥበባዊ (Encyclopedic) አማርኛ- እንግሊዘኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ሥራ ተከናውኖ እና ታትሞ ለማሰራጨት መቻሉን ዋና ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,13.893,13.323,0.0,13.893,-26.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d986eb95a7a7,train,ለሁለት ቀናት በተዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ የፍትህ አካላት እየተሳተፉ ናቸው።,spk_daaf4c5e6638,am,6.734,5.989,0.336,6.734,-27.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_236183139218,train,ሰላምን በማጽናት የህብረተሰቡን የልማት ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ የተለያዩ ዞኖች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ገለጹ።,spk_daaf4c5e6638,am,13.254,12.516,0.0,13.254,-25.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_53f14c10dc41,train,"ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙስና ወይም ሌብነትን በተመለከተ የመደመር መንግስት እሳቤ ምንድነው በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራርያ ሌብነት ""የመደመር መንግሥት"" መጽሀፍ ውስጥ እንደ አንድ ሁነኛ ፈተና መቀመጡን ገልጸዋል፡፡",spk_daaf4c5e6638,am,13.973,13.624,0.35,13.973,-24.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_746224552d73,train,በጋምቤላ ክልል የአኙዋሃ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኡመድ፤ በዞኑ የህዝብን ተሳትፎ በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም የመገንባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9b1a19bd6a7f,train,የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም በመንግስት የጤና ተቋማት የማይገኙ መድኃኒቶችን ህብረተሰቡ በቀላልና ተመጣጣኝ ዋጋ ገዝቶ መጠቀም እንዲችል ምቹ ሁኔታን የፈጠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-26.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6d457aa73bbb,train,በዚህም ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን ጠቅሰው ዛሬ የተመረቀው ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትም ተቀናጅቶ የመስራቱ ማሳያ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,9.573,9.121,0.0,9.573,-24.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b722cfed6251,train,የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው በከተማው የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን በማዘመን የነዋሪውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግር ለመፍታት እየተሠራ ነው ብለዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_05345d5878aa,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በወቅቱ እንዳሉት በተያዘው አዲስ ዓመት በክልሉ የሚገኙ ከተሞችን ውስብስብ ችግሮች በመፍታት የነዋሪውን እርካታ ለማሳደግ ቅድሚያ ተሰጥቶ ይሠራል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.893,11.196,0.0,11.893,-27.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5723d5dea8bc,train,በ2017 ዓ.ም የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ዘርፍ በራሱ የውስጥ አቅምና ከዩኒቨርሲቲዎች የህግ ትምህርት ቤቶች እና ሌሎች ተቋማት ምሁራንና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር አምስት የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማከናወን ለዛሬው አውደ ጥናት ማቅረቡን አምባሳደር ደግፌ አስረድተዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,20.134,18.729,0.0,20.134,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3eb6b342bef3,train,"""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የሰላም የውይይት መድረክ መካሄዱ ይታወቃል።",spk_daaf4c5e6638,am,7.694,6.302,0.765,7.694,-24.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e82352a54ee4,train,ህዝቡን ለምሬት የሚዳርጉ ጉዳዮች ተለይተው ምላሽ እየተሰጣቸው መሆኑንም ጠቁመው፤ በሁሉም መስኮች የህዝብን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንና ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,13.293,12.576,0.406,13.293,-27.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6726ad578491,train,በጋምቤላ ክልል የኙዌር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሪያል ጂንግ በዞኑ ሰላምን በማጽናት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-26.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f24f9d8af9f4,train,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ ታመነች ዮንኬ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም በንጹህ የመጠጥ ውሃ እጦት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተው ዛሬ የተመረቀው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ችግራችንን ይቀርፍልናል።,spk_daaf4c5e6638,am,14.893,13.555,0.409,14.893,-25.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ca30ee005c5c,train,ሁለተኛው የሌብነት አይነት ከባድ ወይም(Grand corruption) የሚባለው መሆኑን ጠቁመው ይህ በግለሰቦች መካከል ብቻ ሳይሆን በግለሰቦችና ቡድኖች መካከል በቅንጅት የሚሰራ መሆኑን አብራርተዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,12.733,11.856,0.42,12.733,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_09f33eaac770,train,እንደ አስተያየት ሰጪዋ የውሃ ፕሮጀክቱ ሳይበላሽ አገልግሎት እንዲሰጥ በጥንቃቄ እንጠቀማለን ሲሉም ተናግረዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,6.734,6.077,0.327,6.734,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ae306f98a310,train,በዚህም በዞኑ በህዝብ ተሳትፎ ሰላምን የማጽናት ሂደት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ጥሩ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መፈጠሩንም ገልጸዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,8.174,7.489,0.348,8.174,-25.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cacbe06bb36f,train,በዛሬው ዕለትም በዲላ ከተማ የተጀመረው ትግበራው በቀሩት ስምንት የክልሉ ከተሞች እንዲቀጥል በማድረግ የከተሞች ተወዳዳሪነት እንዲሰፋ ዕድልን ይፈጥራል ብለዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-25.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_21cab1e47918,train,በኦሮሚያ ክልል በሩብ ዓመቱ የሴቶችን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ የማጎልበት ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_faac3db902f2,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-19.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d43bc660a00,train,የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ በሪሁን መንግስቴ እንደተናገሩት በክልሉ የህግ ማስከበር ሥራው ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ልማቱን ማስቀጠል የሚያስችል አውድ መፍጠር አስችሏል፡፡,spk_faac3db902f2,am,16.373,15.586,0.0,16.373,-18.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_415f7a5f3cbf,train,የክልሉ የጸጥታ መዋቅር ህግ የማስከበር አቅሙና ቁመናው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል ያሉት አቶ በሪሁን ህብረተሰቡም የሰላሙ ባለቤት እራሱ መሆኑን በመገንዘብ የሚያደርገው ድጋፍና ተሳትፎ እየጨመረ መጥቷል ብለዋል፡፡,spk_faac3db902f2,am,16.334,15.493,0.0,16.334,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61f957a551e2,train,የጀልባ ሽርሽር እና የታንኳ ቀዘፋ ውድድር ጥር 6 እና 14 በቅደም ተከተል እንደሚካሄዱ ጠቅሰው፤ በተለይ የታንኳ ቀዘፋ ውድድሩ ጎብኚዎች በየዓመቱ በጉጉት የሚጠብቁት እየሆነ መምጣቱንና ሁነቶቹ ጥር 30 በቁንጅና ውድድር እንደሚጠናቀቁ አስታውቀዋል።,spk_faac3db902f2,am,23.514,20.533,0.0,23.514,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b12b98570da,train,በመርሀ ግብሩ ማጠቃለያ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡,spk_faac3db902f2,am,11.914,9.746,1.069,11.914,-18.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01f5554e1217,train,የበጎ ፍቃድ ስራዎች የዜጎችን ህይወት በጉልህ እየቀየሩ መምጣታቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አለማየሁ ሚጄና ተናግረዋል።,spk_faac3db902f2,am,11.233,10.852,0.0,11.233,-20.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa5a56d4ce20,train,የስነ-ጥበብ ኮሌጅ ዲን አገኘሁ አዳነ፥ ኪነ-ጥበብ በሀገር ግንባታ ያለውን ትልቅ አበርክቶ በመጠቀም ህብረተሰብን ለልማት ማነሳሳት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_faac3db902f2,am,11.094,9.67,0.0,11.094,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6bade738de5,train,የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ከሚሰራው ስራ ጎን ለጎን የጥቃት አድራሾችን ጥቆማ ለመቀበል 919 ነጻ የስልክ መስመር መዘርጋቱን አንስተዋል።,spk_faac3db902f2,am,14.133,12.403,0.0,14.133,-20.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fc19ce32db1,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረጀ አብደና በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ተቋማቱን በሰው ሀይልና በግብአት ለማሟላት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_77fe271de9e8,am,15.674,15.013,0.661,15.674,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c3f2d128c4,train,በአሁኑ ሰዓት ሀድያ ሆሳዕና ከወላይታ ድቻ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ይገኛል።,spk_77fe271de9e8,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_588797a76a34,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ32 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d05e610a5c,train,በሊጉ አራተኛ ድሉን ያስመዘገበው ሲዳማ ቡና በ15 ነጥብ ደረጃውን ከስምንተኛ ወደ ሰባተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_77fe271de9e8,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b29bef8ac4cd,train,የ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከየካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ ይካሄዳሉ።,spk_77fe271de9e8,am,7.234,6.735,0.498,7.234,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b4a640c0d1b,train,ማዕከሉ ሶስት የፌዴራል እና አምስት የክልል ተቋማትን አካቶ የተቀላጠፈ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።,spk_77fe271de9e8,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89a8cf799623,train,አዳማ ከተማ በሊጉ ባደረጋቸው 12 ጨዋታዎች አምስቱ ሲያሸንፍ በሁለቱ ተሸንፏል። በቀሪ አምስት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። ቡድኑ በ20 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_678accbeb48c,train,በአካባቢዎቹም  የጤና መሰረተ ልማቶችና የኑሮ ሁኔታዎች ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ በመሆኑ ለወረርሽኑ መስፋፋትና የሟቾች ቁጥር ከመጨመሩ  አንጻር ስጋቱ ከፍተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።,spk_77fe271de9e8,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8333351953cd,train,ምሽት 4 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ሲቲ ከብሬንትፎርድ በኢትሃድ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_77fe271de9e8,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f5605978ee4,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ የመጀመሪያ ሶስት ነጥቡን ለማግኘት ሃዋሳ ከተማ ደግሞ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_77fe271de9e8,am,4.793,4.793,0.0,4.793,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f3d2ff46db4,train,በክልሉ 252   የተሽከርካሪ  መናኸሪያዎች  እንደሚገኙ ያወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም  መናኸሪያዎች  የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አሰራር ስርዓት  ተዘርግቶ ለመተግበር  እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_77fe271de9e8,am,17.593,17.593,0.0,17.593,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3cfc80cf912,train,የገንዘብ ሽልማቱ ከጥቅም ባለፈ ለሀገራት የኢኮኖሚ ጠቃሜታዎችን የሚያስገኝ ነው።,spk_77fe271de9e8,am,5.194,4.864,0.329,5.194,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_077c6f9babb0,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከፋሲል ከነማ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_77fe271de9e8,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8da560be53c6,train,እንደተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሪፖርት በአለም አቀፍ ደራጃ 35 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች በቤት ውስጥ ጭምር ጾታዊ ጥቃት የሚደርስባቸው ሲሆን ባለፉት 12 ወራት ብቻ 243 ሚሊዮን ሴቶች ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባው አስታውሷል።,spk_77fe271de9e8,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_178befd78570,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካሸነፈ ከሊጉ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ዝቅ ያደርጋል።,spk_77fe271de9e8,am,8.153,8.153,0.0,8.153,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b317a8c4459f,train,ጨዋታው ሁለቱ ቡድኖች ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_77fe271de9e8,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec550889930,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል።,spk_77fe271de9e8,am,4.713,4.338,0.375,4.713,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3745056a8db9,train,ቡድኑ በስምንት ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,2.393,2.393,0.0,2.393,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63c154f85ed0,train,የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የማሰልጠኛ ተቋማትን፣ ምርመራ የሚሰጥባቸው የጤና ማዕከላትን፣ የሥራ ስምሪት መዳራሻ ሀገራትን የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንስል ቢሮዎች አድራሻ የሚያሳይ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_983f51a99b76,am,11.694,11.056,0.335,11.694,-30.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4692c078563c,train,በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰለሞን ሶካ፤ በውድድሩ ከተሳተፉ 251 የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ተወዳዳሪዎች ውስጥ አንድ መቶ የሚሆኑት ለሽልማት በቅተዋል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,11.893,10.593,0.0,11.893,-31.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6a5f7cfc7275,train,እነዚህን ትልሞች ለማሳካት ደግሞ በሀገር አቀፍ ደረጃ የኤሌክትሪክና የቴሌኮም ትስስር ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_983f51a99b76,am,8.053,7.697,0.0,8.053,-29.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_15d13151e67b,train,በቀጣይም የኢትዮጵያዊያን የፈጠራ ክህሎት ለሀገር ዕድገትና ብልጽግና አጋዥ የሚሆንበትን የማበረታቻ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_983f51a99b76,am,7.494,7.003,0.0,7.494,-29.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d3c66c17271,train,"""ማሰልጠን፣ መሸለምና ማብቃት” የሚል መሪ ሃሳብ በተሰጠው ብሩህ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር የግብርና፣ ጤና፣ ቴክኖሎጂና ሌሎች ዘርፎች ምርታማነትን የሚያሻሽሉ የፈጠራ ስራዎች መቅረባቸውን ገልጸዋል።",spk_983f51a99b76,am,10.854,9.54,0.0,10.854,-31.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4e161f91c8c2,train,የሳይበር ደህንነት ሥራውም የዲጂታል ስርዓት፣ የዲጂታል መረጃንና ትውልዱን መጠበቅ እንዳለበትም ነው ያስገነዘቡት።,spk_983f51a99b76,am,5.734,5.325,0.409,5.734,-30.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f7beeceeaee8,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 እንዲሳካም ሁሉም በትብብር መስራት እንዳለበት ነው ጥሪ ያቀረቡት።,spk_983f51a99b76,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-31.0,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_61ca8b17932c,train,በተለይ የትውልዱ የዲጂታል አጠቃቀም ከኢትዮጵያ ባህል፣ እሴትና ሉዓላዊነት ጋር በተናበበ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱት።,spk_983f51a99b76,am,7.814,7.422,0.0,7.814,-31.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_69452351183a,train,በተለይም በህዝብ መገልገያ ዲጂታል መሰረተ ልማቶች ዝርጋታ ውጤታማ ስራ መከናወኑን አንስተዋል።,spk_983f51a99b76,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-30.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1b4b06c39fa2,train,"""ለመንገዴ"" የሞባይል መተግበሪያ የኢትዮጵያና የዓለም ሥራ ድርጅትን የጋራ ጥረት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡",spk_983f51a99b76,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-29.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d39ae0152eaa,train,ይህም እድገትን ከማሳለጥ ባሻገር በየአካባቢው ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_983f51a99b76,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-28.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a12a9b0b88f1,train,"በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩትና በኤስ.ኤን.ቪ ዓለም አቀፍ ድርጅት ትብብር ለ10 ቀናት የተካሄደው 6ኛው ሀገር አቀፍ ""ብሩህ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር"" ተጠናቋል።",spk_983f51a99b76,am,11.573,10.756,0.0,11.573,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f25902304866,train,የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግና የጃፓኑ ቶፓን የጋራ ኩባንያ የሆነው ቶፓን ሴኪዩሪቲ የኢትዮጵያ ሥራ አስፈጻሚ ቃልኪዳን አረጋ ኩባንያው በኢትዮጵያ የሚስጥራዊ ህትመቶችን ውስንነት ለመፍታት የተቋቋመ መሆኑን ይናገራሉ።,spk_983f51a99b76,am,12.653,12.333,0.0,12.653,-32.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ce703e1baafd,train,"በኢትዮጵያውያን የበለጸገው ""ለመንገዴ"" የሞባይል መተግበሪያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን በማዘመን ዜጎች ከቅድመ ጉዞ ዝግጅት ጀምሮ በመዳረሻ ሀገራት እንግልት እንዳይገጥማቸው ጠቃሚ መረጃ የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል፡፡",spk_983f51a99b76,am,11.614,10.922,0.0,11.614,-31.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_da26845fa49a,train,በዚህ ረገድ አበረታች ሥራ መከናወኑን አንስተው፤ አሁን ላይ በኢትዮጵያ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ተቋም ተገንብቷል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,6.894,6.227,0.347,6.894,-26.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b279fbea0b8a,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተሳክቷል።,spk_983f51a99b76,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad6bdfa18841,train,በመሆኑም የማህበረሰብ ችግሮችን መሰረት ያደረጉ የሳይንስና የፈጠራ ውጤቶችን ስኬታማ ለማድረግ ከትምህርት ተቋማትና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_983f51a99b76,am,12.094,11.006,0.0,12.094,-31.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_97ea04d130c2,train,የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ ሰላሙ አማዶ፤ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ውጤቶች ከሀገርም የተሻገረ ፋይዳ እንዲኖራቸው ማዳበርና ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,9.694,8.96,0.0,9.694,-30.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc4a110d084e,train,የዓለም ሥራ ድርጅት የኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኩምቡላ ንዳባ በበኩላቸው፤ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ለሚያገኙ ኢትዮጵያውያን ጥበቃና ደህንነት ወሳኝ መሆኑ አንስተዋል፡፡,spk_983f51a99b76,am,12.174,11.476,0.0,12.174,-30.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_de4c543d3a3d,train,በሲኒማ ኮምፕሌክሱ ውስጥ ህጻናትን ታሳቢ ያደረጉ መሰረተ ልማቶች መካተታቸው ብቁ የሆኑ የጥበብ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችል ነው ሲል ተናግሯል።,spk_6315829b4c9e,am,9.213,8.835,0.379,9.213,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ccfecd005d7,train,ከምስራቅ ወለጋ እና ነቀምቴ ከተማ ለተውጣጡ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የተማሪዎችን የማንበብ፣ የመፃፍ እና የመመራመር ችሎታን ማሳደግ ላይ አተኩሮ የሚሰጥ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,15.893,15.497,0.397,15.893,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_389738acb18a,train,ጥያቄ ያላው ሰው በነፃ የስልክ መስመር 8335 አሊያም 952 በመደወል በማንኛውም ሰዓት አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት እንደሚችልም ነው የጠቆሙት።,spk_6315829b4c9e,am,14.094,12.157,0.393,14.094,-23.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4da3f76704df,train,በዚህ ዓመት በተዘጋጀው የመቁረጫ ነጥብ መሰረት  454 ሺህ 106 ተማሪዎች  የቴክኒክና ሙያ ዘርፉን ይቀላቀላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቅሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.614,12.543,1.07,13.614,-26.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_722dd9aea13e,train,በደም ዕጦት ምክንያት ህይወታቸውን የሚያጡትን እናቶችንና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚታደግ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,7.253,6.604,0.65,7.253,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45890005d0be,train,በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ቡልቶሳ ሂርኮ (ዶ/ር)፣ በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,14.174,12.209,0.692,14.174,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79f2d0598bec,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከተለያዩ ዘርፎች ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር የሚነሱ ጉዳዮችን በማዳመጥ እና ለእቅድ ስራችን ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦችን በመውሰድ ውይይት አድርገናል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,17.534,16.056,0.335,17.534,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7923ade60da3,train,አቶ አሳዬ በላይነህ የተባሉ ተሳታፊ በበኩላቸው፤ በኢንቨስትመንት፣ መሬት ነክና ግዥ ጉዳዮች ላይ የሚስተወዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.854,11.697,0.402,12.854,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a6cb15a20c1,train,ኮቪድ-19 በተከሰተበት ወቅት ዝግጅት ላይ መስራት ከምላሽ ስራ ይልቅ ውጤታማ እንደሚያደርግ ግንዛቤ በመወሰዱና ልምድ በመቀሰሙ የሰው ኃይል ስልጠና፣ የህክምና ተቋማትን የማስፋፋትና አቅማቸውን የማሳደግ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,23.494,20.974,0.763,23.494,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6cb5347afe0e,train,በቫይረሱ የተያዘ ሰው ምልክቶች ትኩሳት፣ የሰውነት መቆረጣጠም፣ ደም መፍሰስ መሆናቸውን ጠቁመው፤ መሰል ምልክቶች የታዩበት ሰው ወደ ጤና ተቋም መሄድ እንደሚገባው አስገንዝበዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.053,11.74,0.507,13.053,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc02ded4409b,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ  4ሺህ 392 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እያስፈተነ መሆኑን አስታወቀ።,spk_6315829b4c9e,am,10.454,10.109,0.345,10.454,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cb30af3b540,train,ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል ።,spk_6315829b4c9e,am,7.814,7.286,0.527,7.814,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe3e631393fb,train,ተዋናይ ደሳለኝ አሳምነው በበኩሉ በሲኒማው ውስጥ የተካተቱት መሰረተ ልማቶች መጪውን ትውልድ ታሳቢ በማድረግ የተሰሩ በመሆናቸው ብቁ የሆኑ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን ለማፍራት ይረዳል ብሏል።,spk_6315829b4c9e,am,12.733,12.306,0.428,12.733,-29.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5ba3d7efaa8,train,በመሆኑም በጤናው ዘርፍ የመንግስትን ጥረት በማገዝ ረገድ የማህበራዊ ተቋማት ትብብርና ተሳትፎ ሚናው የላቀ መሆኑን ርእሰ መስተዳድሩ አመልክተዋል ።,spk_6315829b4c9e,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14c6fa34703b,train,በጎንደር ከተማ በተካሄደው ውይይት የተሳተፉት አብራራው ተስፋሁን በሰጡት አስተያየት፤ ፈጣን፣ ተአማኒና ፍትሃዊ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚጥሩ ገልጸዋል፡፡,spk_6315829b4c9e,am,10.213,8.99,0.728,10.213,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d9ea04283c8,train,በዞኑ ከተገነቡት የውሃ ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ ከሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ ወይዘሮ ያምሮት ሲራጅ  በሰጡት አስተያየት፤  የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በአካባቢያቸው እንደተመቻቸላቸው ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,14.733,13.804,0.93,14.733,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b2038f91106,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ፤ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e71049b8cc2b,train,ዛሬ የተጀመረው ስልጠና መምህራን የበለጠ አቅማቸውን የሚያጎለብቱበት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዞኑ ትምህርት ቤቶች ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ቱሊ አዱኛ ናቸው።,spk_6315829b4c9e,am,12.334,12.02,0.313,12.334,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ecf5903980f1,train,አዲሱ የሲኒማ ኮምፕሌክስ መገንባቱ በኪነ ጥበብ ቤተሰብ ዘንድ መነቃቃትን እንደሚፈጥርም እንዲሁ።,spk_6315829b4c9e,am,6.534,6.153,0.38,6.534,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52dd24abe13d,train,በዚህም መሰረት በደረጃ 1 እና 2  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 134 እና ከዚያ በታች፣  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 132 እና ከዚያ በታች፣  ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 121 እና ከዚያ በታች፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 120 እና ከዚያ በታች፣ ለሁሉም አካል ጉዳተኞች  120 እና ከዚያ በታች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,24.014,23.627,0.0,24.014,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79c929a041de,train,ኮምፕሌክሱ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት፣ ባለ 15 ወለል ሲሆን፤ ባለ አራት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያ የያዘ ነው።,spk_6315829b4c9e,am,8.774,8.087,0.687,8.774,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef08dd7c576a,train,መንግስት የሠራተኛውን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል በርካታ እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑን ጠቁመው፤ ሠራተኛው በተመደበበት የስራ መስክ ሃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡,spk_6315829b4c9e,am,11.573,10.416,0.77,11.573,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3baeac079b16,train,በሲዳማ ክልል ዳሌ ወረዳ ዋራ ቀበሌ በኢትዮጵያ ሃዋርያት ቤተክርስትያን ከ25 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የጤና ጣቢያን ርዕሰ መስተዳድሩ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,16.373,15.132,0.333,16.373,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e86e2af6d015,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ  ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአዳብና ፌስቲቫል መዝጊያ መርሃግብር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_6315829b4c9e,am,10.774,9.922,0.0,10.774,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e98dacd5c1e,train,በሽታውን ለመከላከል ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.653,10.058,0.595,10.653,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_599c0b96d833,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ምክር ቤት አፈጉባኤ እንዳልካቸው ጌታቸው አዳብና የሶዶ ክስታኔ ዋነኛ መገለጫ ከሆኑት ባህልና እሴቶች መካከል  አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.854,9.541,0.0,9.854,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d809748ccffb,train,የዲጂታል ትግበራውም ለህብረተሰቡ የቀረበና እንግልትን የሚቀንስ አገልግሎት በመዘርጋት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትም ተስፋፍቶ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.493,8.68,0.0,9.493,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e47f5cb2e101,train,የአዳብና በዓል የእርስ በርስ መስተጋብርን ለማጠናከርና ለሰላም እሴት ግንባታ አስተዋጽኦ ያለው በዓል መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግስቱ ገለፁ።,spk_6315829b4c9e,am,12.573,11.777,0.797,12.573,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_529cb52679be,train,በየደረጃው የሚገኙ የትምህርት አካላትም ለትምህርት ጥራት መሻሻል ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.174,7.36,0.814,8.174,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_157143574ebf,train,በአሁኑ ወቅት ምርመራ የሚደረግበት ተንቀሳቃሽ ላቦራቶሪ ወደ ጂንካ ተልኮ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለህክምና የሚያስፈልጉ የሎጂስቲክስ አቅርቦት ተደራሽ መደረጉንም ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.893,9.44,0.454,9.893,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d23d14fdfd71,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ፤ ከማዕከል ርቆ ባለ በዚህ ቦታ ላይ የደም ባንክ ተገንብቶ ስራ መጀመር የህብረተሰቡን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰ ነው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.254,12.542,0.711,13.254,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3d55db633ec,train,ይህ እጅግ ዘመናዊ ሲኒማ ኮምፕሌክስ መገንባቱ ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና ቤተሰቦች ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጿል።,spk_6315829b4c9e,am,7.694,7.211,0.482,7.694,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7037b3384ac1,train,በመርሃ ግብሩ ላይም አመራሮች፣ የተማሪ ወላጆች፣ የትምህርት ቤት ተወካዮችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,4.774,4.402,0.372,4.774,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2df04abe1ea,train,አዲሱ የሲኒማ ኮምፕሌክስ የኪነ ጥበብ ዘርፉን ለማነቃቃት አይተኬ ሚና እንደሚጫወትም ተናግሯል።,spk_6315829b4c9e,am,6.534,6.068,0.465,6.534,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6633505581cd,train,በመርሃግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የአካባቢው ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.334,11.404,0.488,12.334,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fbb49cbe670,train,የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሳደግ  ሠራተኛውን በቴክኖሎጂ ማብቃት ይገባል ያሉት ደግሞ ወይዘሮ ጤና ያብስራ ናቸው፡፡,spk_6315829b4c9e,am,9.053,8.503,0.0,9.053,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_46ec176546cb,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ24 ሺህ ካሬ ላይ ያስገነባውን አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ትናንት ሥራ አስጀምሯል።,spk_6315829b4c9e,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b41cf34e7612,train,ከለውጡ በኃላ አቧራ ለብሰው ተሸፍነው የቆዩ ባህሎች እያደጉ መስህብ እየሆኑ በመምጣት የአገሪቱ ምድረ ቀደምትነት እየተገለፀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.373,9.283,0.472,10.373,-30.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_43295e111a4f,train,በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ፕሮፌሰር እሰይ ከበደ በበኩላቸው በዩኒቨርሲቲው አራት ሺህ 392 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን  እየወሰዱ መሆኑን ተናግረዋል,spk_6315829b4c9e,am,14.373,13.932,0.442,14.373,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b7dff3a7566,train,እስከትናንት ባለው መረጃ አስር ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን ጠቅሰው፤ ከእነዚህም መካከል አምስቱ በጤና ተቋም ህክምና እየተከታተሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.493,8.145,0.348,8.493,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c89d33c011a1,train,የደም ባንኩ በአሁኑ አቅሙ 5 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ የሚችል ሲሆን ለህክምና ሲፈለግ ከመቀሌና ሰመራ የደም ባንኮች ይመጣ የነበረውን ደም ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,11.573,10.693,0.391,11.573,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f24f3941cd24,train,ነገር ግን ሰውነት የሚፈልገውን የውኃ መጠን በአግባቡ ካላገኘ ለዕለታዊ ብሎም በጊዜ ሂደት ሥር ሰደድ ለሆኑ በሽታዎች የመጋለጥ ዕድልን እንደሚጨምር ይነሳል።,spk_785eaafc249b,am,10.31,9.853,0.0,10.31,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96a006355990,train,የዓለም አቀፉ የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ሃና ፌርባክ ፕሮግራሙ ከ30 በላይ ሀገራት ላይ ከዱር እንሰሳት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.651,12.3,0.0,12.651,-16.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_31136c786d41,train,በመሆኑም የጤና ሚኒስቴር፣ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የክልል ጤና ቢሮዎች እና አጋር አካላት ተቀናጅተን ተላለፊ በሽታዎች የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት ጥረት በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_785eaafc249b,am,14.269,13.751,0.0,14.269,-17.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_f0fd71520f0d,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው ቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቅርቡ ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።,spk_785eaafc249b,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a690e311e9c4,train,በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራው ሥራ የታየውን ለውጥ በቀጣይ የትምህርት ዘመንም አጠናክሮ ለማስቀጠል ቢሮው በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa9eed457476,train,የትውልዱ የስብእና ግንባታ የተሻለች ኢትዮጵያን የመገንባት አጀንዳ መሆኑንም አስገንዝበዋል።,spk_785eaafc249b,am,5.685,5.685,0.0,5.685,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_678f385639c4,train,•  በቂ እንቅልፍ መተኛት (ከ7 እስከ 9 ሠዓት መተኛት)፤,spk_785eaafc249b,am,3.91,3.91,0.0,3.91,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3883d87e0dce,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት መገናኛ ብዙሃን ጉባኤውን በተመለከተ ሊኖራቸው የሚገባው ግንዛቤ እና የሥርዓተ ምግብ ሽግግር ፅንሰ ሀሳብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,11.747,11.747,0.0,11.747,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abf9afbff2b4,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማጠናከርን ጨምሮ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚያስችል በጥናትና ምርምር የተደገፈ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውንም አስታውቀዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a1761312313,train,የኤን ቢሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ከበደ በበኩላቸው፤ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ከሀገር ብሔራዊ ጥቅም አኳያ ተመሳሳይ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ስልጠና እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።,spk_785eaafc249b,am,11.181,11.181,0.0,11.181,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffe7c451e343,train,መንግስት ለኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ እድገት እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,8.472,8.169,0.0,8.472,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9b4f4198652,train,በአካባቢያቸው የተገነባው ቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል  ሕክምና ለማግኘት ርቀው ሲሄዱ ይደርስባቸው የነበረን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ማስቀረቱን ተገልጋዮች ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fcedba549f9f,train,የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ደንበኞችም በበዓሉ ወቅት ሊደርስ የሚችለውን አላስፈላጊ ወረፋ ለመቀነስ ቀድመው ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3d488e65d6e,train,ቤት ከተሰጣቸው መካከል አስተያየታቸውን የሰጡት ደራሲ ሀብታሙ አለባቸው፤ ለረጅም ጊዜ በቤት ችግር ውስጥ ለኖረ ሰው እንዲህ ዓይነት ድጋፍ ማግኘት ልዩ ስሜት የሚፈጥር መሆኑን ገልጸው፤ ለከተማ አስተዳደሩ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.813,12.432,0.0,12.813,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64f8dbc1ee5a,train,"48ኛው የ""ጉሚ በለል"" የውይይት መድረክ ""ብሔራዊ ጥቅም እና መገናኛ ብዙሃን"" በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ተካሂዷል፡፡",spk_785eaafc249b,am,8.621,8.621,0.0,8.621,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_540573777d21,train,የዓለም የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረ ሲሆን በጉባኤው ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ፖሊሲ አውጪዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_785eaafc249b,am,10.843,10.843,0.0,10.843,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e375b3d3f36,train,የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየትም መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበርና ሉዓላዊነት መጠበቅ ሚናችንን እናጠናከራለን ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.261,9.261,0.0,9.261,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b1eff1dbb89,train,ይህም የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት  እያሳደገው መሆኑን ገልፀው፣ የተመረቀው የቆንዳ ሆስፒታልም የእዚህ አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f4982cfe8705,train,ከውይይቱ በተጓዳኝ መምህራንና ትምህርትን የተመለከቱ የተለያዩ አህጉራዊ ስትራቴጂዎች ወደ ትግበራ ማስገቢያ መርሃ ግብሮች ይከናወናሉ።,spk_785eaafc249b,am,8.973,8.642,0.0,8.973,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8789091c1a23,train,የመከላከል ስራውን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግም በመተማ ጠቅላላ ሆስፒታልና በገንዳውሃ ጤና ጣቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.413,9.413,0.0,9.413,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc522b03af4b,train,ኢትዮጵያ 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤን ከሁለት ሳምንት በኋላ ታስተናግዳለች።,spk_785eaafc249b,am,5.912,5.912,0.0,5.912,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d0281b1eb24,train,•  ለተለያዩ ህመሞች የሚወሰዱ (የሚቀቡ) መድኃኒቶች ለቆዳ ህመም ከሚያጋልጡ ውጫዊ መንስዔዎች መካከል መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.208,8.208,0.0,8.208,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0587d02d7228,train,በዚህም ከ445 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ 452 የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት ማብቃት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b26bc9a88b18,train,ለዚህም ስራ በርዕሰ መስተዳደሩ የሚመራ የአደጋ ስጋት አመራርና ምላሽ የመስጠት ግብረ ሀይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ስለመግባቱ ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,8.687,0.0,9.112,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7e099cf51a55,train,መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስጠብቁ የተደራጁና ሙሉ መልዕክት የሚያስተላልፉ ዘገባዎችን በማቅረብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90909fccc5ea,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ  የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተፈሪ አባተ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የእርስ በርስ መረዳዳትና መደጋገፍ ባህል እየዳበረ መጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,11.672,11.672,0.0,11.672,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2fa832166d36,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ የጀመረቻቸው ሥራዎች ተስፋ ሰጪ በመሆናቸው ጉባኤውን እንድታስተናግድ መመረጧን ገልፀዋል።,spk_785eaafc249b,am,15.021,14.219,0.0,15.021,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ceb3a5a4cd5a,train,ከእነዚህ ተግባራት መካከል የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል፤የትምህርት ግብዓት ማሟላት፤ የተማሪዎች ምገባ፤ የመምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችና ሌሎችም ይጠቀሳሉ።,spk_785eaafc249b,am,9.563,9.124,0.439,9.563,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_982e01f5779a,train,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቅርቡ በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ የተገነባውን የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።,spk_785eaafc249b,am,13.704,13.354,0.0,13.704,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee97a762fe91,train,አህጉራዊው ሁነት በአፍሪካ የትምህርት ኢንቨስትመንት መጠን እንዲያድግ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን የማጠናከር አላማ እንዳለውም ተገልጿል።,spk_785eaafc249b,am,10.254,8.875,0.454,10.254,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f788a8442d19,train,በዚህም  591 የቅድመ መደበኛ መማሪያ ክፍሎች መሰራታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,4.592,4.592,0.0,4.592,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0046c9f6d988,train,በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሶዶ ሀገረ ስብከት ሀዋሪያዊ ስራ ቢሮ አስተባባሪና የሶዶ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቁምስና ቆሞስ አባ ማቴዎስ ተገኝ በበኩላቸው፤ በመንግስት የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች ተጠናቀው ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ልማቱን ከማገዝ ባለፈ ሰላምን በማጠናከር ረገድ ሚናችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,23.053,21.849,0.0,23.053,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7d53767ac28,train,የኪነ-ጥበብ ዘርፍን ለማሳደግ በመዲናዋ ከዚህ ቀደም በተለያየ ዘመን የተሰሩ ተቋማት፣ አዳራሾች፣ ቤቶች እና የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ታሪካዊ ይዘታቸውን ሳይለቁ እድሳት መደረጉን ነው ያብራሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።,spk_785eaafc249b,am,14.381,13.668,0.0,14.381,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_36a1acaeb75a,train,በስብእና የተገነባ ትውልድ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሸጋገር አቅሙ ከፍተኛ ነው ያሉት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ፤ የአዲስ አበባን የቅድመ ልጅነት መርኃ ግብር ምርጥ ተሞክሮ ሌሎች ከተሞች በመቅሰም ሊተገብሩት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_785eaafc249b,am,16.07,15.002,0.0,16.07,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0055e58541a4,train,በመሆኑም ሁሉም የሃይማኖት አባቶች ከመንግስት ጋር በመተባበር የክትባት ዘመቻው እንዲሳካ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_dded98b7903e,am,9.573,8.653,0.305,9.573,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23e83f44dc7e,train,ምንም እንኳን ሰወችን ሙሉበሙሉ ውስጣዊ ወይም ውጫዊ የሆነ በነገሮች ላይ ቁጥጥር ስሜት አላቸው ለማለት ባይቻልም በአብዛኛው የሚያመዝኑበትን በመውሰድ በተደጋጋሚ የተሰሩ የስነልቦና ጥናቶች እንደሚያሳዩት ።,spk_dded98b7903e,am,13.293,12.23,0.305,13.293,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ea71cb93390,train,በአማራ ክልል (የልጅነት ልምሻ) ፖሊዮ  መከላከያ   ክትባት ዘመቻን  ውጤታማ ለማድረግ  ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው  የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት  ገለጸ።,spk_dded98b7903e,am,14.174,13.733,0.44,14.174,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b3d1878a357,train,ለውርስ የሚቀርቡ ጉዳዮችን በተጨባጭ መረጃ ላይ በመመስረት ለመወሰንና ለልማት ስራ ለማዋል አስፈላጊ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_dded98b7903e,am,9.174,8.804,0.369,9.174,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_243c08676aa7,train,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ዘገየ በበኩላቸው የኩነት ምዝገባን በኦንላይን መጀመሩ ለፍትህ አገልግሎት አሰጣጥ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልፀዋል።,spk_dded98b7903e,am,13.254,11.797,0.332,13.254,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_099891999339,train,ታድያ ይሄ ሁሉ ዉጫዊ ማንነት ሲቀየር ወደ ውስጣችንም ጓዳ ጎራ ብለን ያረጀ እና እድሳት የሚያስፈልገዉን ማንነት በአዲስ እይታ እና አስተሳሰብ ልንቀይረው ይገባል ።,spk_dded98b7903e,am,9.813,9.142,0.301,9.813,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b71a3014f123,train,ከፍተኛ ነገሮችን በብቃት የመፈፀም ስሜት የሚሰማቸው እና በህይወታቸውም ደስተኞች ብሎም ጤናማ እንደሆኑ ያሳዩ ሲሆን በሌላ በኩል ።,spk_dded98b7903e,am,8.254,7.888,0.0,8.254,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afea9a225e28,train,የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ በበኩላቸው የቤተሰብ ረቂቅ ህጉ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,11.094,10.63,0.464,11.094,-17.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ca7ef78beb0,train,ከተማችን ለአገልግሎት፣ ለጎብኚዎች፣ ለፋይናንሺያል ሴክተር የምትመች እና የቴክኖሎጂ ምንጭ መሆን አለባት ሲሉም አብራርተዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,7.133,6.708,0.0,7.133,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d0bddaf9ea8,train,ኢንዱስትሪዎች ከከተማ ወጣ ይላሉ፤ ከተማ ውስጥ የምንፈልገው አገልግሎትን፣ ሆቴሎችን፣ የቡና መሸጫዎችን፣ የገበያ ማዕከሎችን እና ሆስፒታሎችን ነው ብለዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0d35f9e429e,train,በዋዛ ፈዛዛ የምናሳካው ነገር የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ደክመን፣ ሠርተን፣ ወጥተን ወርደን ሀገራችንን ሠርተን ልጆቻችን የተሻለች ሀገር እንዲረከቡ ማድረግ ከሁላችንም የሚጠበቅ ተግባር ነው ሲሉ አስገነዝበዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,14.174,12.75,0.333,14.174,-18.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe9ef8ebf796,train,በተለይም በከተማው የሚገኙ የተለያዩ የሀይማኖት አባቶች ያሳዩት መተባበርና አብሮነት የሚበረታታ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት።,spk_4eaa1d94a675,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-19.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a0c755c9baf,train,ዘንድሮ በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች በሀገር ፍቅር፣ በስብዕና ግንባታ፣ በስነ ምግባር፣ በብሔራዊ መግባባትና በሥራ ዕድል ፈጠራ የሰለጠኑ ከ5 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተመረቁ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,11.534,11.071,0.462,11.534,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c21b4bcf1b,train,በዚህም ያገኘው የህሊና እርካታ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሶ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጧል።,spk_4eaa1d94a675,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-18.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce63943d5b4,train,የኮሪደር ልማት ሥራው በሁሉም ከተሞች ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,4.973,4.973,0.0,4.973,-19.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_310f1cfc2852,train,ወጣት ሜሮን ዳሩ በበኩሏ ፍቅርን፣ አንድነትንና ሰላምን የሚሰብከውን የደመራ በአል በጋራ ማክበሯን ገልጻለች።,spk_02244376191e,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71691290a938,train,በትምህርት ቆይታው ያገኘውን ልምድና የቀሰመውን  እውቀት እራሱንና ቤተሰቡን  ከመለወጥ ባለፈ  ለሌሎች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚጥር ገልጿል።,spk_02244376191e,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd0ee06a29fc,train,በምረቃው ላይ የተገኙት የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃጫሉ ገመቹ በበኩላቸው፤ ተመራቂዎች በቆይታቸው ያገኙትን ልምድና እውቀት ተጠቅመው የሀገራቸውን ልማት መደገፍ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_02244376191e,am,13.174,12.817,0.356,13.174,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfe9366b59b4,train,አገልግሎቱን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት የተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰው በ2017 በጀት ዓመት ከ412 ሺህ በላይ አባወራና እማወራዎችን ተጠቃሚ በማድረግ ሽፋኑን 72 በመቶ ማድረስ ተችሏል ብለዋል።,spk_02244376191e,am,17.933,17.933,0.0,17.933,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a003e8f33fe7,train,የማህበረሰብ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአንድ ዓመት በሚጠጋ ጊዜ በሆስፒታሉ ያለ ተጨማሪ ወጪ የተሟላ ሕክምና እያገኘ መሆኑን ገልጿል።,spk_02244376191e,am,10.373,10.047,0.0,10.373,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce68f2d40f01,train,በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት በአነስተኛ ክፍያ ከፍተኛ የሕክምና አገልግሎቶችን ጭምር አግኝተናል ሲሉ በሲዳማ ክልል የጤና መድህን አባላት ተናገሩ፡፡,spk_02244376191e,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd427c701d7d,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠናን ሐምሌ 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_396ae016fd41,am,13.218,7.526,0.0,13.218,-37.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef0c861d0a4a,train,ዘመናዊ አርሶ አደር ለመፍጠር ወሳኝ የሆነውን የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ለማሳካት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።,spk_396ae016fd41,am,10.501,8.219,0.0,10.501,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6095174646b,train,ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት የጎላ አበርክቶ እንዳለው በመጥቀስ፤ ተግባራዊነቱን በክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_396ae016fd41,am,16.927,10.66,0.341,16.927,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_957f29207cd0,train,የኮደርስ ስልጠናው የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማዳበር እንደሀገር የተጀመረውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_396ae016fd41,am,13.218,9.446,0.378,13.218,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b7e1b938f8,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የኢንስቲትዩቱ ሃላፊዎች፣ የመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር፣ የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_396ae016fd41,am,14.184,9.718,0.0,14.184,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ece85c1bc1b8,train,እስካሁን በደቡብ ኦሞ ዞን በግብርና ኢንቨስትመንት በተሰማሩ ባለሃብቶች በ230 ሄክታር መሬት ላይ በሙከራ ደረጃ የለሙ የሩዝ ዝርያዎች ውጤታማ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_396ae016fd41,am,16.091,11.932,0.0,16.091,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea972032225b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ጋዜጠኝነት ከሙያ ዕድገት ጋር የተጣጣመ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_396ae016fd41,am,13.035,9.208,0.0,13.035,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63a30200e1bb,train,ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ በዓመት ከ5 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት እንደሚያመርት ጠቅሰው፣ በዚህም ምርቱን ከኢትዮጵያ አልፎ ለሌሎች ሀገራት ለማቅረብ ያስችለዋል ብለዋል።,spk_396ae016fd41,am,15.987,10.291,0.357,15.987,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dde8132145ea,train,ለዚህም የግብርና ሚኒስቴርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አክለዋል።,spk_396ae016fd41,am,8.438,5.744,0.0,8.438,-36.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0493b4231cde,train,የወንዶችን የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተሳትፎን ለማሳደግ ግንዛቤ ማስጨበጥ ላይ ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_396ae016fd41,am,12.983,7.73,2.754,12.983,-39.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7139f24091a,train,ዜጎች በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ የሚገጥማቸውን እንግልትና የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ሁሉም አካካቢ ለመፍታት አዲስ አበባን ጨምሮ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የራሳቸውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እያስጀመሩ ነው፡፡,spk_396ae016fd41,am,18.521,10.311,0.0,18.521,-42.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_050ac6cd3091,train,የተወሰኑ የፌደራል ተቋማትም በአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ጠቅሰዋል።,spk_396ae016fd41,am,7.575,5.428,0.0,7.575,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8845469f7ce2,train,የክልሉ ወጣቶች ሀገራዊ ሰላምን በማስጠበቅ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት በማገዝ ረገድ እያደረጉ ያለውን ተሳትፎ ማጠናከር እንዳለባቸውም ገልፀዋል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a50421451cce,train,ለዚህም በክልሉ በትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ላይ በማተኮር እየተከናወነ ያለው ተግባር ብልሹ አሰራርን በዘላቂነት ለማስወገድ ያስችላል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a698568ff5fa,train,ከንቲባዋ በአዲስ ዓለም ዓቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ጎብኝተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.653,7.891,0.0,9.653,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d8715611f30,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሞ በዚህ ወቅት፤ የሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶችና አረጋውያን ጉዳይ የአንድ ተቋም ኃላፊነት ብቻ እንዳልሆነ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,15.174,15.174,0.0,15.174,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1591d5b8bb3e,train,በሽታው ተከስቶባቸው ከነበሩ ሀገራት ጋር ልምድ ልውውጥ በማድረግ ተጋላጭነትን የሚቀንሱና ለህክምና የሚሆኑ አስፈላጊ መድኃኒቶችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ተደራሽ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfe2b3230466,train,ተቋማቱ የአካባቢን ሰላም፤ ልማትና ዴሞክራሲ የማስፋት፣ የማጠናከርና የማስተዋወቅ ኃላፊነታቸው የጎላ መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡,spk_dded4aae5a62,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37876fabec0d,train,ሕዝቡ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል ።,spk_dded4aae5a62,am,5.234,4.853,0.0,5.234,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e243433750e,train,አቶ ለገሰ እንዳሉት በተሻሻለው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆች ፖሊሲ መሠረት በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ኮሌጆችን በቴክኖሎጂ በማጠናከር ዲጂታል አሰራርን እንዲተገብሩ  ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_dded4aae5a62,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee87b5d9ec69,train,በአዲስ አበባ የሚካሄደው የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ላከናወነችው ሥራ እውቅና የሚሰጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,10.914,10.307,0.305,10.914,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_222eb9592bed,train,ከዚህም በተለይ በትምሕርት ዘመኑ ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው ትምሕርታቸውን እንዲማሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_814ee37df377,train,የተሻለ የትምህርት ስርዓት ከተዘረጋ የሀገር ልማትን የሚያፋጥን ትውልድ መገንባት እንደሚቻል አንስተው ለዚህ ደግሞ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማነት ማሳደግ ይገባል ነው ያሉት።,spk_dded4aae5a62,am,12.954,12.954,0.0,12.954,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c94291d5df83,train,አህጉራዊ የሰብዓዊ ጉዳዮችን በአፍሪካዊ መፍትሔ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ በአፍሪካ ሕብረት የጤና፣ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የማህበራዊ ልማት ኮሚሽን ገልጿል።,spk_dded4aae5a62,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed92c011654b,train,መላው የዞኑ ሕዝብም ትምሕርት ያቋረጡ ተማሪዎችና ዕድሚያቸው ለትምሕርት የደረሱ ልጆች ሁሉ በዘመኑ ወደ ትምሕርት ቤት ገብተው እንዲማሩ የድርሻውን እንዲወጣ አንስተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eafd3348611,train,ኃላፊው እንዳሉት፤ በተለያዩ ምክንያት   ወደ ስራ ያልገቡ ትምሕርት ቤቶችንም ወደ ስራ ለማስገባት ከሕብረተሰቡ፣ ከሐገር ሽማግሌዎች፣ ከሐይማኖት አባቶችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው።,spk_dded4aae5a62,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b38439fdd873,train,የአማን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ መስፍን አለማየሁ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት ገበያው የሚፈልገውን የበቃ የሰው ሀይ ለማፍራት  የኮሌጆችን አቅም ማሳደግ ይገባል።,spk_dded4aae5a62,am,12.614,12.274,0.0,12.614,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cabf0da7a70,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ኖቲንግሃም ፎረስት በ18 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_dded4aae5a62,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1435a59d174,train,ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሙስናን የብልፅግናችን ፀር፣ የኢፍትሀዊነት ምንጭ በመሆኑ ብሔራዊ አጀንዳ አድርገን ያፋፋምነው ትግል ከዚህ ቀደም የነበረን አስከፊ መንግስታዊ የተደራጀ ሌብነትን ማስቀረት አስችሏል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.754,7.13,1.313,8.754,-43.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38241e83a0a2,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አበበ ግርማ (ዶ/ር) ፤ ሕብረተሰቡ ተማሪዎችን ለማቀፍ የቃል-ኪዳን ሰነዱን መቀበሉ ትብብርን የሚያሳድግ ድንቅ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa05a77f8bbd,train,ኮሌጆች በቴክኖሎጂ ታግዘው ዲጂታል አሰራርን  እንዲያጠናክሩ የሚያስችሉ ተግባራት በቀጣይ በትኩረት እንደሚከናወኑም ተመላክቷል።,spk_dded4aae5a62,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52c118da8c02,train,የስራ ሰዓት ሳይሸራረፍ ተገልጋይን በቅንነት፣ በፍትሃዊነትና በታማኝነት  በማገልገል  እርካታን ለማረጋገጥ በመትጋት  ሀላፊነታቸውን እንደሚወጡም አክለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.854,9.897,0.0,10.854,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df703abe98a3,train,ተማሪዎችን የመመዝገብ ስራን እስከ ነሐሴ 19/2017 በማጠናቀቅ መስከረም 5/2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_203e1b1a9b76,train,በውይይቱ ላይ የከተማ አስተዳደሩ  የተለያዩ  ተቋማት የመንግስት ኃላፊዎችና ሠራተኞች   ተሳትፈዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cd8b73a3749,train,በተለይ ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ለመልካም አስተዳደር መስፈን የበለጠ በመትጋት ኃላፊነታቸውን እንወጣለን ሲሉ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08261476b433,train,መጻህፍቱ በፍጥነት ወደ ተማሪዎች እንዲደርሱ ለማድረግ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛና ትብብር ያደርጋል ሲሉም ገልፀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.053,6.684,0.0,7.053,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa47e4ab87e4,train,ወጣቱ ያለውን እውቀትና እምቅ አቅም ለሀገር ዘላቂ ግንባታ እንዲያውል ማስቻል ለፈጣን ሀገራዊ እድገት መረጋገጥ ያግዛልም ብለዋል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43522acad52f,train,የአፍሪካ ሕብረት የስደት፣ ስደተኞችና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች አምስተኛው የሚኒስትሮች መደበኛ ስብሰባም የአህጉሪቷን አባል ሀገራት ትብብር ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7918d42bc285,train,በመድረኩ መንግስት፣ የግሉ ዘርፍና ስራ ፈጣሪዎች ተቀናጅተው እንዲሰሩ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በተመለከተ ውይይት ተደርጓል።,spk_dded4aae5a62,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_109adcbba266,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት፤ ከተማዋ ከሀገር አልፎ የዓለም አቀፍ እና አህጉረ አቀፍ ኮንፈረንስ የማዘጋጀት አቅም እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1e31f1d54eb,train,ያለ ወጣቱ ተሳትፎ ልማትን ማፋጠን እንደማይቻል ገልጸው፣ በየደረጃው ያሉ  አመራሮች  የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ለክረምት በጎ ፈቃድ  አገልግሎት ስኬት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44f70a0ad0da,train,አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ አጠቃላይ የፀጥታ ማስከበር ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል አስታወቁ፡፡,spk_dded4aae5a62,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_364b1232ada2,train,ዩኒቨርሲቲው ስመጥር ባለሙያዎችን በማፍራትና በሀገሪቱ የህክምና ተቋማት ምስረታ ድጋፍ በማድረግ ትልቅ አበርክቶ እንዳለውም ነው የተናገሩት።,spk_dded4aae5a62,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3c7e81be728,train,በዓሉን ለማክበር ወደ ከተማው የሚመጡትን እንግዶች ተቀብለን ለማስተናገድ ዝግጅታችንን ጨርሰናል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdb22f1e9e13,train,የግብርና ትራንስፎርሜሽንን ይበልጥ ለማፋጠን ዘመናዊ የዲጂታል ትምህርት መድረክ መሆኑን ገልጸው፥ ወጣቶች ሙሉ የስልጠናውን ትምህርት ሲያጠናቅቁ የምስክር ወረቀት በኦንላይን የሚያገኙበት ሥርዓት እንዳለው አንስተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ada727212912,train,በጎርፍ የፈረሰውን  የጌደብ ወንዝ ድልድይ በተገጣጣሚ ብረት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ  መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን  መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ገለጸ።,spk_dded4aae5a62,am,11.014,10.711,0.302,11.014,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05f607d825e1,train,ኮሚሽኑ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታ፣ የተቋም የአሰራር ስርዓት ጥናት ማካሄድ፣ አስቸኳይ የሙስና መረጃዎችን ማጣራትና ሃብት ማስመዝገብ ላይ በማተኮር ሙስናን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000051a6a50b,train,ኮሌጁ በተሻሻለው የትምህርት አሰጣጥ ስትራቴጂ መሠረት የአካባቢውን የልማት ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የሥልጠና መስኮችን ለመስጠት ግብዓት በማሟላት ዝግጅት ማድረጉን  ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89e3fd685e4b,train,እንደ አቶ ነመራ ገለጻ ለአቅመ ደካሞች 60 የወተት ላሞች እና 700 ፍየሎችን ድጋፍ ለማድረግ በየአካባቢው ሀብት የማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል።,spk_f97a07c3560d,am,10.614,9.141,0.722,10.614,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eac7658f1bea,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት እድሳትና ግንባታ ሥራዎች፣ማሳቸውን የመንከባከብ፣ የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ማሰባሰብ፣ የደም ልገሳ፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የቁም እንስሳት ድጋፍ ማሰባሰብና መሰል የበጎ አድራጎት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,23.733,19.153,0.73,23.733,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4efe8be6ed45,train,ከዚህ በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ሥራው ምቹ ለማድረግ የአጥር፣ የውበትና የአረንጓዴ አሻራ ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን አቶ ኢሳያስ ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.053,10.204,0.929,12.053,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03504ee390ab,train,የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ ፈረንሳይ ጉራራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 8 ሰዓት ላይ ይፈጸማል።,spk_f97a07c3560d,am,6.854,5.785,0.766,6.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7fd4dc5d12c,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከ1 እስከ 3ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች 1 ሚሊዮን 400 ሺህ ቅጂ መጽሐፍት ለትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.213,9.499,0.75,11.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2469a1e6977,train,በተያዘው ዓመትም ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ የመጠባበቂያ ፈንድ ለመሰብሰብ ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.173,6.228,0.558,7.173,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a103d8db77c4,train,በዓሉ የጋራ ሀብት መሆኑን ገልጸው አንዱ ለሌላው የሚያሳየው ፍቅርና አብሮነት በቀጣይ መጠናከር እንዳለበት አመልክተዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,7.654,6.994,0.659,7.654,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde1c60f9746,train,የመማር ማስተማር ሥራውን ውጤታማ ለማድረግና ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪና የወላጅ ተማሪ መምህር ህብረት ሰብሳቢ አቶ ማርቆስ አጋንቾ ናቸው።,spk_f97a07c3560d,am,15.893,13.873,0.819,15.893,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ac0ec813a48,train,ሰላምና መቻቻል እንዲጎለብት፣ ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን የህዝብና የመንግስት ግንኙነት የሰመረ እንዲሆን የኃይማኖት ተቋማት የጀመሩትን አስተምህሮ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.733,11.222,0.512,11.733,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d60595db62f,train,"መምሪያው ከገንዳ ውኃ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ""ቱሪዝም ለዘላቂ ለውጥ"" በሚል መሪ ሃሳብ ዘርፉን ለማነቃቃት ያለመ  የባሕልና ቱሪዝም ፌስቲቫል ዝግጅት ዛሬ  አካሂዷል።",spk_f97a07c3560d,am,10.854,10.225,0.629,10.854,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5965acae0cd,train,በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች እየተከናወነ ባለው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች በስፋት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ገልጸው፣  በዚህም የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,17.334,14.241,0.633,17.334,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6029c4273506,train,በዓሉ በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማም በተመሳሳይ ሁኔታ የተከበረ ሲሆን የምዕራብ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ሰላማ መልእክት አስተላልፈዋል።,spk_f97a07c3560d,am,13.254,11.388,0.685,13.254,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f284274f66f,train,የአርባ ምንጭ ሲቀላ ሙሉ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አርጋቸው አሻ በበኩላቸው፣ በ2018 የትምህርት ዘመን ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ልጆች እንዲመዘገቡ በንቅናቄ ህብረተሰቡን የማስገንዘብ ሥራ መከናወኑን ነው የገለጹት።,spk_f97a07c3560d,am,19.053,14.756,0.642,19.053,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c16666f102a6,train,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች   በማልማትና በማስተዋወቅ  እንዲሁም የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን አቅም በማሳደግ    ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.573,10.937,0.637,11.573,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_211c2c4c4ad9,train,በተባበሩት መንግስታት የትምሕርት ፣ የሳይንስና የባሕል ደርጅት (ዩኔስኮ)  በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት  የተመዘገበው የመስቀል ደመራ በዓል የዕምነቱ ተከታዮችና በርካታ የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች የሚታደሙበት መሆኑን አንስተው ለዚህም የሚመጥን የጸጥታ ዝግጅት መኖሩን ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,18.573,15.654,0.0,18.573,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e63bc4a95b5,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ2018 የትምህርት ዘመን ከ1 ሚሊዮን 470 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_f97a07c3560d,am,11.813,9.895,0.633,11.813,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19f5b8b0b724,train,በክልሉ መንግስት የጸደቀው የአደጋ ስጋት መጠባበቂያ ፈንድ ደንብ ለአደጋ ጊዜ ሀብት የመሰብሰብና እና ምላሽ የመስጠት አቅም ግንባታን  ውጤታማ  ማድረጉን  አመልክተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.934,9.183,0.57,10.934,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eae31e39f2f,train,የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ እያሱ ይላቅ፤ የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ትውፊቱ ባሻገር የኢትዮጵያውያን መገለጫና የጋራ ሃብት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.094,9.551,1.096,11.094,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1deb175fa732,train,የወላይታ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል እና የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳዊት ደሳለኝ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካላት ይሸፈን የነበረውን ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን የተጀመረው ሥራ ውጤት አሳይቷል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,14.493,13.208,0.582,14.493,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52d03a132ba5,train,የወልቂጤ ከተማ ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ መንዚላ አህመድ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን የመተባበር፣ የፍቅር፣ የመረዳዳት፣ የአንድነትና የሰላም የጋራ ሀብት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae09d73d0a25,train,ፓርኩ በኢትዮጵያ በከፍታው ሁለተኛ ደረጃ ያለውን ተራራ ጨምሮ አስደናቂ የመልክዓ ምድር ገጽታዎችን፣ የዱር እንስሳትን፣ ደኖችን፣ የሳር ምድሮችን እና የተለያዩ የተክል አይነቶችን በመያዙ “የተለያየ አለም በአንድ ፓርክ” ተብሎ ለመጠራት የበቃ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_f97a07c3560d,am,21.413,18.486,0.922,21.413,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56f04c839efc,train,የፈረሰው የጭቃ ትምህርት ቤት ይሠራልን ብሎ የአካባቢው ማኅበረሰብ ለዓመታት የጠየቀውን ጥያቄ አቶ በላይነህ ክንዴ እንደመለሱ ጠቅሰው ለዚህም ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እወዳለሁ ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.414,10.807,0.607,11.414,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14ead748c896,train,የዲስትሪክቱ ዳይሬክተር ባይሳ ቦሶና፤ በባንኩ የተደረገው ድጋፍ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖች በዘመን መለወጫ በዓል ያለችግር እንዲያሳልፉ ለማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5d71453083d,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በከፍተኛ ትኩረት 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት መልሶ ለመገንባት መታቀዱን  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።,spk_f97a07c3560d,am,13.334,11.312,0.749,13.334,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af01e8d67b31,train,ከጸጥታና ደኅንነት፣ ከሃይማኖት አባቶችና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በትብብር የሚሰራ መሆኑን ገልጸው በዓሉ በሚከበርበት ወቅት አጠራጣሪ ነገር ካጋጠመ ህብረተሰቡ በአካባቢው ለሚገኝ የፀጥታ አካል ጥቆማ እንዲሰጥ አስገንዝበዋል።,spk_f97a07c3560d,am,16.174,14.309,0.83,16.174,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9be5113db96,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመምህራንን ብቃት ለማሳደግ እየሰጠ ባለው ስልጠና ከትምህርት ቤታቸው 60 መምህራን እየተሳተፉ  መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.094,8.492,0.567,10.094,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_437ce789ff40,train,ዜጎችን ከአደጋ ሥጋት ቀጠና ነጻ ወደ ሆኑ አካባቢዎች የማስፈር ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,6.534,6.232,0.0,6.534,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_169ce34b1875,train,በትምህርት ዘመኑ ከ1 ሚሊዮን 470 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት በማድረግ የተማሪ ምዝገባ ሥራ መጀመሩን  ጠቁመው፣ ምዝገባው በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ ወላጆችና ባለድርሻዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_f97a07c3560d,am,15.694,14.311,0.527,15.694,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce6cc59529e,train,"27ኛው የጤናው ዘርፍ አመታዊ ጉባዔ ""ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት"" በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_f97a07c3560d,am,9.213,8.229,0.652,9.213,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd4c791f692b,train,መኖሪያ ቤታቸው በአዲስ መልክ ከተገነባላቸው የዞኑ ነዋሪዎች መካከል በነገሌ ቦረና ከተማ አስተዳደር ጎቢቻ ቀበሌ የሚኖሩት የ80 ዓመት አዛውንት ወይዘሮ ፋጡ አሊዮ ተጠቃሽ ናቸው።,spk_f97a07c3560d,am,13.213,11.108,0.94,13.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ceebc18b466,train,ልጆቻቸው ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉና በስነ-ምግባር ታንጸው እንዲያድጉ ሃላፊነታቸውን እየተወጡ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,9.454,8.145,0.622,9.454,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14405505fd77,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ  ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማጎልበት ጥረት እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ።,spk_f97a07c3560d,am,11.653,11.095,0.559,11.653,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66411a5b2169,train,በመሆኑም የመስቀልን እሴት ጠብቆ የሀገር ሃብትና የትውልድ ቅርስ ሆኖ እንዲዘልቅ ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,6.574,6.124,0.449,6.574,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc0957c110ab,train,በደሳሳ መኖሪያ ቤታቸው ለዝናብና ፀሐይ ተጋልጠው ለበርካታ ዓመታት በችግር ውስጥ ማሳለፋቸውን አስታውሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,8.334,7.037,0.566,8.334,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e333e1166d6,train,ባለፉት የለውጥ ዓመታት በከተማዋ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችንና ባለሃብቶችን በማስተባበር የበጎ ሥራ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን  ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.053,9.154,0.908,11.053,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a62001a78d8a,train,የመማር ማስተማር ሥራን ለማሳለጥ የተለያዩ ግብአቶች የማሟላት ስራ ከመከናወኑ ባለፈ ስምንት የመማሪያ ክፍሎችን በመጠገን ለመማር ማስተማር ዝግጁ ተደርጓል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.893,10.792,0.685,11.893,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcb247053630,train,በዛሬው ፌስቲቫልም የአካባቢውን ባህላዊ ምግቦች  ለቱሪስቶች   በማስተዋወቅ ለስራ እድል ፈጠራ የሚውሉበትን አሰራር  ለማስፋት ያለመ  ዝግጅት መካሄዱን  ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fea7f77ca7d,train,በበጀት ዓመቱም 11 ወራት ከጎብኚዎች፣ ከተለያዩ ሁነቶች እና ከሌሎች አገልግሎቶች 147 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱን ዳይሬክተሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,13.414,10.463,0.674,13.414,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3ffb24110aa,train,ሃደ ሲንቄ ሶፊያ መሃመድ በበኩላቸው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ለኢሬቻ በዓል ተጓዦች ያደረጉልን አቀባበልና መስተንግዶ የአብሮነትና የትስስራችን ማሳያ  ነው ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.534,10.072,0.462,10.534,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d76a5cf6460b,train,ይህም የኢሬቻ በዓል አብሮነትን የሚያጠናክር የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብት መሆኑን እንደሚያሳይ ገልጸው፣ የህዝቦችን የእርስ በእርስ ትስስርና ህብረ-ብሔራዊ እንድነትን ለማጎልበት ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.614,12.039,0.574,12.614,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e98fe7119f9,train,በክልሉ የወባ መከላከል ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በጂንካ ከተማ ተካሂዷል።,spk_f97a07c3560d,am,5.173,4.617,0.556,5.173,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf4b84ab86fc,train,በኢትዮጵያ ሁሉም አካባቢዎች ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲጎለብት ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አንስተው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሰላምንና አንድነትን ለማጽናት ሁሉም ሊዘጋጅ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_95a29beb9733,am,20.273,17.078,0.49,20.273,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c25ff84ee9f2,train,በእስካሁኑም የሙከራ  ሂደት በክልሉ በሚገኙ  96  ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ላይ ኢንሸቲቩን የመተግበር ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_95a29beb9733,am,12.153,10.292,0.486,12.153,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12ba0301b240,train,በነቀምቴ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን በማሳደግ የነዋሪዎችን ፍላጎት ለማሟላት በተሰራው ስራ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የነቀምቴ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_95a29beb9733,am,13.674,11.958,0.371,13.674,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8b24e07e47a,train,በገብኝቱ ከተሳተፉት ውስጥ የሞጣ ከተማ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ  አቶ አየለ ገርም በሰጡት አስተያየት፤ በምልክታ  ያዩትን  የጤና ጣቢያዎች ግቢ ፅዱ፣ ምቹና ማራኪ በመሆናቸው ለሕሙማን ይበልጥ ምቹ ሆነው እንዳሉ መረዳታቸውን ተናግረዋል።,spk_95a29beb9733,am,20.794,16.999,0.897,20.794,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69dd177dbdf3,train,የስደተኞችን መረጃ በአግባቡና በአስተማማኝ ሁኔታ መሰብሰብና መያዝ የሚያስችሉ የዲጂታል ሥርዓቶች እየተጠናከሩ መምጣታቸውን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ገለጹ።,spk_95a29beb9733,am,17.113,13.754,0.0,17.113,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b82d29a9522,train,በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያየ መልኩ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አበበ ጨመዳ ገለጹ።,spk_95a29beb9733,am,12.354,11.063,0.0,12.354,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_240bb280c3ea,train,ኢንሸቲቩ  በሙከራ እየተተገበረባቸው በሚገኙ የጤና  ተቋማት የሚገኘውን ልምድና ተሞክሮ በመጠቀም በቀጣይ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_95a29beb9733,am,14.194,11.617,0.354,14.194,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77e8e994838a,train,በትምህርት ቤቶች አካባቢ ያሉ አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የወጣው ረቂቅ ደንብም አዋጁን ለማስፈጸም የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,8.954,8.587,0.0,8.954,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15c48fda0521,train,ወጣቱ ትውልድም ይህን የቆየ የኢትዮጵያዊያን የዳበረ ባሕላዊ እሴት በማክበርና በመቀበል ለሀገር አንድነት መፅናት ማዋል እንዳለበት መክረዋል።,spk_95a29beb9733,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee2dd043ec11,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ የሺወርቅ አያና፤ በትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ድርጊቶችን የመከላከል የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ የደንቡ መውጣት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,13.793,11.475,0.0,13.793,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20773edfbc7c,train,አገልግሎቱ ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር እየተገበረ የሚገኘው የስደት መረጃና ትንተና ሥርዓት ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ ተጀምሯል።,spk_95a29beb9733,am,11.274,9.499,0.615,11.274,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_501c2d4f7d2d,train,ኢሬቻ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በየዓመቱ የሚከበር የይቅርታ እና የምስጋና በዓል መሆኑን የገለጸው አገልግሎቱ በዓሉ በዋናነት ክረምት በሰላም አልፎ ዐዲስ ዘመን መበሰሩን አስመልክቶ ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት መሆኑን አመላክቷል፡፡,spk_95a29beb9733,am,18.953,16.708,0.0,18.953,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e7879d2210cc,train,ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አካል ጉዳተኞችን በማህበር በማደራጀት የስልጠና፣ የብድር፣ የመስሪያና የመሸጫ  ቦታዎችን በማመቻቸት እያስተላለፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,14.233,10.822,0.658,14.233,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ae9ce16a08b,train,"ጤና ቢሮው በባሕርዳር ከተማ የ""ፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሸቲቭን"" ተግባራዊ ያደረጉ የጤና ተቋማትን በዘርፉ አመራሮች ዛሬ አስጎብኝቷል።",spk_95a29beb9733,am,10.153,7.8,0.912,10.153,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ca5dc1674bf,train,የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።,spk_95a29beb9733,am,13.393,11.838,0.571,13.393,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cae9db3a07c1,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አምስተኛውን የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሚያዘጋጅ መሆኑም ታውቋል።,spk_95a29beb9733,am,8.514,6.479,0.819,8.514,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b641d338b15,train,በዚህም  ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እጅ የታብሌት ሽልማት እንዳተበረከተለት ነው የተናገረው፡፡,spk_95a29beb9733,am,9.993,8.602,0.0,9.993,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2737a41a0e4f,train,ትብብሩ በስደት ዙሪያ የተለያዩ ተግባራትን በጋራ ለማከናወን ምቹ መደላድል እየተፈጠረ ለመምጣቱ ማሳያ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_95a29beb9733,am,9.194,8.116,0.333,9.194,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5166534a139,train,ባልደረቦቹን ጭምር በማስተባበር በየጤና ተቋማቱ የደም እጥረት የገጠማቸውን ደም በመለገስ ለመርዳት መወሰኑንም ገልጿል፡፡,spk_7703733ddb41,am,9.914,9.576,0.0,9.914,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3dd054b69e8,train,የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ በተማሪዎች ውጤት መሻሻል ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a892a21317e,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተግባራዊ የተደረገው የትምህርት ለትውልድ ፕሮጀክት የትምህርት ጥራትን ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት በስፋት እያገዘ መሆኑንም ተጠቁሟል፡,spk_7703733ddb41,am,12.834,12.834,0.0,12.834,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25d190906265,train,የፌደራልና የክልል አመራር አባላት፣  ከዩኒቨርስቲ የመጡ ተመራማሪዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ስነ-ስርዓቱን ታድመዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.434,9.059,0.0,9.434,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdbefab34548,train,በመምሪያው  ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባው የህፃናት ማቆያ ማእከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_7703733ddb41,am,8.073,8.073,0.0,8.073,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce522d6334bb,train,ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ጠንሳሽ፤ አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲና መሆኗን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመጀመሪያው የአፍሪካ የጋራ የትምህርት ምዘና ማዕቀፍ ምክክር ተደርጎበት የጋራ ሆኖ ይጸድቃል ብለዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.993,13.993,0.0,13.993,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07eaf895fa55,train,በአማራ ክልል  ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሴቶች አደረጃጀቶች  ተሳትፎ  ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት  በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_7703733ddb41,am,17.113,17.113,0.0,17.113,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74769ad9d09f,train,በተመሳሳይ በነገሌ ቦረና ከተማ የኡላማዎች ምርጫ የድምጽ መስጠት ስነስርአት በመካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_7703733ddb41,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ab94582cdd8,train,የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ እያስከተለ ያለውን ችግር ለመፍታት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.674,13.674,0.0,13.674,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7be79d0d0d71,train,የተጣላ የሚታረቅበት፣ የተራራቀ የሚቀራረብበት፣ የአብሮነት እሴቶች ጎልተው የሚታዩበት  በዓል እንደሆነም አንስተዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.393,10.045,0.0,10.393,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50ccaf63fa06,train,ሴቶች በግብርና እና በንግድ  ዘርፍ ተደራጅተው ተጠቃሚ እንዲሆኑም እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.594,8.282,0.0,8.594,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2bbe986f85b,train,ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባትም ችግሩን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል እቅድ በመንደፍ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dd86b569862,train,በዓሉ የሰላም፣ የደስታ እና የበረከት እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል በመልዕክታቸው።,spk_7703733ddb41,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e625c46dc570,train,የጡት ካንሰር በአብዛኛው እነማንን ያጠቃል?,spk_7703733ddb41,am,3.074,3.074,0.0,3.074,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abd0d03e0eb8,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለፈረንጆቹ የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.733,8.387,0.0,8.733,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4e384b258a8,train,ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት፣ በርካታ ባህልና እሴት ያላት እንዲሁም የነፃነት ታሪክ ባለቤት መሆኗን አንስተው፥ ኪን ኢትዮጵያ ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለአለም ለማስተዋወቅ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,16.553,15.083,0.0,16.553,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_813bbe5e72dd,train,የህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥም ለሰው ሀይል ልማትና የህክምና ተቋማትን ግብአት ለማሟላት በቅንጅት መሰራቱን አክለዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d53662e3e2d1,train,በተፈጥሮ ሀብቱ ብዛትና መጠነ ስፋቱ እንዲሁም በማራኪ ውበቱ የተነሳ በርካቶች ፓርኩን ምድረ ገነት ይሉታል፡፡,spk_7703733ddb41,am,7.833,7.833,0.0,7.833,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1caf506eee23,train,• ይህ ካንሰር በአብዛኛው ሴቶችን የሚያጠቃ የካንሰር አይነት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e678635f62d,train,መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመፍታት የሚያግዙ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሀነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_7703733ddb41,am,11.834,11.501,0.0,11.834,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2adc6f632874,train,በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑ የሚገኙ ወሳኝ ሀገራዊ የልማት ስራዎች ለመጪው ጊዜ መሠረት የሚጥሉ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.334,9.651,0.0,10.334,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19cbeb048ccc,train,በፌዴራል ደረጃ የተጀመሩ አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ሥራዎችም በሁሉም ደረጃ እንዲስፋፉ በጋራ እንስራ ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.873,9.873,0.0,9.873,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa593aa80fb0,train,በዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ከ150 በላይ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንሶች መስተናገዳቸውንና ይህም አምና ከነበረው አንጻር በብዙ እጥፍ እንደሚበልጥ ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.434,13.124,0.0,13.434,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfaeecfa662a,train,በመድረኩ በየደረጃው የሚገኙ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_7703733ddb41,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3ca068b084d,train,• በጡት ላይ የሚከሰት እብጠት፣ ደም የቀላቀለ ፈሳሽ ከጡት መውጣት፣ የጡት ቆዳ ወደ ውስጥ መሰርጎድ፣ የጡት ጫፍ ወደ ውስጥ መግባት፣ የጡት ቆዳ መልክ መቀየር እንዲሁም መሸብሸብ፣ የጡት መጠን እኩል አለመሆን፣ የንፍፊት እብጠት የመሳሰሉት ከጡት ካንሰር ምልክቶች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7703733ddb41,am,23.873,23.873,0.0,23.873,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05696edddde1,train,ዛሬ የተመረቀው አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት መሆኑን ከንቲባዋ ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d8c2a247f56,train,በዘንድሮው ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚጠጋ የውጭ ቱሪስት ኢትዮጵያን መጎብኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7703733ddb41,am,9.694,9.297,0.0,9.694,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c74c02153585,train,የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ፤ ለሆስፒታሎቹ የተደረገው የአምቡላንስ ድጋፍ  ለህብረተሰቡ ፈጣንና አስተማማኝ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.534,13.534,0.0,13.534,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48f473d25d13,train,በየዓመቱ ጥቅምት 17 ቀን ተለቅሞ የሚቀመመው መድኃኒት  እስከ መጪው ዓመት ድረስ እንደሚያገለግልም ገልፀዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,8.354,8.354,0.0,8.354,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a08b334d799,train,"የየም ዓመታዊ የመድኃኒት ለቀማ ስነ-ስርዓት ""ሳሞ ኤታ"" በዞኑ ቦር ተራራ ላይ ዛሬ ተካሄዷል።",spk_7703733ddb41,am,8.073,8.073,0.0,8.073,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfd46764019e,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል ይላሉ።,spk_7703733ddb41,am,12.473,11.797,0.355,12.473,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1a75e1791ef,train,ተማሪ ዮርዳኖስ አበበ እንዳለችው፤በመጭው የክረምት ጊዜ ከጓደኞቿ ጋር በመሆን እውቀታቸውን ለጨምሩ የሚችሉ አጫጭር ስልጠናዎችን ለመከታተል ዕቅድ ይዘዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.414,12.899,0.0,13.414,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7aa5f2f3a5d,train,• እንደ ዶክተር ወንድወሰን ገለጻ፤ የጡት ካንሰር ማለት በጡት ቲሹ ውስጥ የሚወጡ ከባድ እና በቁጥጥር ውስጥ ያልሆኑ ሕዋሶች መብዛት ነው።,spk_7703733ddb41,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58a1b4104e2c,train,የተማሪዎች ምገባን በተመለከተም አስደናቂና ማሕበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች መስራታቸውንም ነው ለምክር ቤቱ የገለጹት።,spk_7703733ddb41,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_569e3af8e55a,train,"""ለህፃናት ድጋፍና እንክብካቤን ይበልጥ ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል""ብሏል።",spk_7703733ddb41,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de88a63c5d02,train,ማዕከሉ በሐረር  የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የህይወት ፋና ኮምሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኝ ነው።,spk_7703733ddb41,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf06d18e6de2,train,ተማሪ አቤኔዘር ፍቃዱ በበኩሉ፤ ከፈተና በኋላ ባለው ሰፊ ጊዜ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በመስራትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሰፊው ለመሳተፍ እንዳሰበ ተናግሯል፡፡,spk_7703733ddb41,am,12.153,12.153,0.0,12.153,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7d1f114e3ea,train,በመድረኩ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና የሴት አደረጃጀቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_570d1af38578,train,በከተማዋ ሁሉም መስጅዶች ምዝገባ በአካል በመቅረብና በበይነመረብ መራጩ መመዝገቡን ገልጸው፤ ድምፅ ለመስጠት የሚያስፈልጉ ቁሶች መድረሳቸውንም አረጋግጠዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.194,12.498,0.0,13.194,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_842257a563da,train,ለጡት ካንሰር ላለመጋለጥ ምን ማድረግ ይገባል?,spk_7703733ddb41,am,3.114,3.114,0.0,3.114,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9abd57e1cd3e,train,በባሕዳር ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን ለላቀ ውጤት ለማብቃት የሚያግዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,7.717,0.0,10.293,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e6421f90943a,train,ይህም አገሩን የሚወድ ፣ለማህበረሰቡና ለአገሩ ተቆርቋሪና መልካም ስነ-ምግባር ያለው ትውልድ እንዲፈጠር  በማድረግ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቷል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.574,7.2,0.373,7.574,-35.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dedd94e50307,train,በዚህም  ከፀጥታና ፍትህ አካላት እንዲሁም በዘርፉ ከተሰማሩና በክልሉ ከሚሰሩ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ጋር በመቀናጀት የተጠናከረ ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.254,9.046,0.0,10.254,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f6209bc3e7df,train,ባለፉት ጊዜያትም በርካታ የኮንፍረንስ ቱሪዝም በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች መካሄዳቸውን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.973,5.616,0.357,5.973,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5de29b10fba7,train,በዚህም ተቋማቱ በምርምር፣ በተግባር፣ በአፕላይድ እና በኮምፕሬሄንሲቭ ደረጃ ተለይተው የመማር ማስተማር ስራቸውን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.614,8.095,0.519,8.614,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_161ab0e4a973,train,ጊፋታ የወላይታ ባሕሎች ሁሉ በኩር በዓል ነው ያሉት ደግሞ የዞኑ ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ምሕረቱ ሳሙኤል ናቸው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5cb4c08cade,train,መደበኛ ክትባትን በማጠናከር፣ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻዎችን በማካሄድ፣ የፖሊዮ በሽታ ቅኝት በማድረግ እና በድንበር አካባቢ ከሚገኙ አጎራባች ሀገራት ጋር በቅንጅት በተሰሩ ሥራዎች ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን አስታውቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,15.213,12.069,0.51,15.213,-44.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6ce57a26a4f6,train,ለአብነትም የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ ድሬ ሼህ ሁሴን፣ አስደናቂ መልክዓ ምድሮች እና ጥቅጥቅ አረንጓዴ አካባቢዎች እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,6.759,0.0,10.293,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2fbec519420,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምክር ቤት አባላት አገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ ላነሱላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፥ በተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ  ላይ የነበረውን ቅሬታ ለመፍታት በርካታ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.334,11.816,0.0,12.334,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_119b032e1f46,train,ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄትን በንጥረ ነገር ለማበልፀግ የተዘጋጁ አስገዳጅ ደረጃዎችን ወደ ተግባር ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ መክሯል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.133,12.55,0.0,13.133,-40.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_88ff205e7801,train,የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በሀገሪቱ ተግባራዊ የተደረገውን ሁለንተናዊ የልማት ስራ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-40.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89f403847a5b,train,ዝምታ፣ በውስጡ ትልቅ ጩኸት የያዘ የማይጠየቅ ጠያቂ፣ የማይመረመር መርማሪ ነውና በዙሪያህ ካለ የሰዎች ጫጫታ በላይ የውስጥ ዝምታህን አድምጥ ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.133,8.796,0.47,10.133,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4e4b32dfd027,train,እንዲሁም ከ10 ሺህ በላይ የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ለማስተናገድና፣ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በየዓመቱ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ህክምና ፈላጊዎች አገልግሎት መስጠት የሚያስችል አቅም መፍጠሩንም አብራርተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.014,10.663,0.0,12.014,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b21a1090417f,train,መድኃኒት  በተመጣጣኝ ዋጋ ለማግኘት የማሕበረሰብ መድኃኒት ቤቶች ምቹ ሁኔታ እንደፈጠሩላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.614,6.193,0.0,7.614,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4983ba3a68ff,train,በዚህም በመማር ማስተማር ሥራ፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ሌሎች ዘርፎች ላይ በቅንጅት በመስራት ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት ትኩረት መደረጉን ነው ያስረዱት።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.774,5.772,0.567,11.774,-44.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_04b52ff1cb13,train,በተመሳሳይ በነገሌ ቦረና የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል  የተከበረ ሲሆን የኃይማኖት አባትና የከተማው ነዋሪ ሀሰን ኡስማን፤ የአረፋ በአል ያለው ለሌለው በመስጠት የሚያከብረው ነው ይላሉ፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.014,10.099,0.692,12.014,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fa026133eb3a,train,ይህም ማለት ስህተት ሁሉም ሰው እንደሚሳሳት ማወቅ እና መሉ በሙሉ የፍፁማዊነትን አመለካከት መቅረፍ ይልቅ ስህተትን እንደ መማሪያ መጠቀም ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.213,7.006,0.425,9.213,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85cca1b18748,train,የበጎ ፈቃድ ተግባራትን በዘላቂነት ለማከናወን ዘርፉን በፖሊሲ፣ በዕቅድ፣ በበጀትና በሰው ኃይል በማደራጀት ተቋማዊ ማድረግ እንደሚገባ አመላክተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.493,8.025,0.43,9.493,-39.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a4f9f312173c,train,በዛሬው ዕለትም የ90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የደም ልገሳ መርሃ ግብር መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-31.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8e73a0f91170,train,ከአስክሬን ሽኝት መርሃግብሩን ተከትሎ  ሥርዓተ ቀብራቸው  የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.973,6.665,0.0,11.973,-44.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c8d1b0225f40,train,ሆስፒታሉ ከወልዲያ  ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለረጅም ጊዜ ቀጠሮ የነበራቸውን  ህሙማን በዘመቻ ነፃ  የቀዶ ህክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.034,6.645,0.368,8.034,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_de5707627389,train,በሁነቱ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሸነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር)፤ አደጋዎችን ለመከላከልና በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በሁሉም ረገድ ዝግጁ መሆን ይገባል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.934,11.671,0.681,13.934,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d4f5aba05cb3,train,ፖሊዮን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት በቀጣይ መደበኛ የክትባት ሽፋን ዝቅ ባለባቸው አካባቢዎች ይበልጥ ትኩረት ተሰጥቶ የመከላከል ሥራው በቅንጅትና በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.694,9.192,0.486,10.694,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9e468dc84503,train,2017 ዓ.ም ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት የተሰጠውን ተልዕኮ በድል የተወጣበት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.614,6.2,0.0,6.614,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_84b3ccf02bbc,train,ይህም በተለያዩ መለኪያዎች ተመዝኖ የተረጋገጠ ውጤት ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,3.933,3.411,0.523,3.933,-33.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_75ee090f6c80,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ140 ሺህ በላይ ሰዎችን  ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የከተማው አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.733,8.085,0.0,8.733,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e767cead33e3,train,የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) በሽታን ከኢትዮጵያ በማጥፋት ጤናማ ትውልድ ለማፍራት በቅንጅትና በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.334,7.256,0.0,8.334,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96fd7560173f,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት የህዝብን ጥያቄ የሚመልሱ የልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)ገለፁ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.414,11.454,0.0,13.414,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_942a5d4662c8,train,በዘርፉ የተሰማሩ ኢንዱስትሪዎችም የምግብ ማበልፀግ መርሃ ግብር ህግና አሰራሩን ተከትለው እንዲያመርቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.934,8.294,0.628,9.934,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_151da40c9a77,train,ህክምናው በስፋት እየተሰጠ የሚገኘው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምኒልክ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሲሆን ህክምናውን በሁሉም የአገሪቷ አካባቢዎች ተደራሽ የማድረግ ስራ ትኩረት ተሰጥቶታል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_657b632cb045,am,23.093,17.225,0.351,23.093,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f0e47d9787a,train,በእለቱ በደም ልገሳና በዓይን ብሌን ልገሳ ዙሪያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠር፣ የዓይን ብሌን እንዲሁም በተከታታይ ደም የለገሱ ዜጎች እውቅና የመስጠትና ተግባሩ አመቱን ሙሉ እንዲከወን የማድረግ ስራ ትኩረት እንደሚሰጠው ተናግረዋል።,spk_657b632cb045,am,21.474,19.574,0.0,21.474,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_536f7e27795e,train,በአለም አቀፍ ደረጃ በሰኔ ወር የሚከበረውን የዓይን ብሌንና የደም ልገሳ ቀን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ሰኔ 7/2017 አገራዊ ንቅናቄ እንደሚካሔድ ገልጸዋል።,spk_657b632cb045,am,11.293,10.599,0.695,11.293,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98ff9b78a1c5,train,ከአርሲ፣ ምዕራብ አርሲ፣ ባሌ፣ ምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ የሚመጡ እንግዶች ለመቀበል ዝግጅት ማድረጋቸውን  ጠቁመዋል።,spk_657b632cb045,am,8.133,7.294,0.0,8.133,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dab3ff9de77,train,የሃይማኖት ተቋማት በዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_657b632cb045,am,9.274,7.985,0.505,9.274,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1c67b393f78,train,ለአብነትም በአዲስ አበባ ከማዕከል እስከ ወረዳ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን፣ ለስራው የሚያገለግሉ መተግበሪያዎችም በሀገር ውስጥ አቅም የለሙ ናቸው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.893,10.543,0.0,10.893,-15.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_46e67fc6883f,train,በተጨማሪም በአካበቢው በሚገኙ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዲጂታልና ቨርቹዋል ቤተ-ሙከራዎችን በማደራጀት ለሒሳብ ትምህርት ልዩ ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች ለማፍራት በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.387,12.075,0.311,12.387,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbf8148ec81d,train,በኦሮሚያ ክልል ሞጆ እና አዳማን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የ14 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመገባደድ ላይ መሆኑን እና በቅርቡ ለአገልግሎት እንደሚበቁ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ።,spk_7362b25fbddf,am,14.232,13.187,0.0,14.232,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88286b727514,train,እንደ ቡድን መሪው ገላጸ ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ሃብት በመጠቀም ቁስልን ለማከም እንዲሁም ለቆዳ እንክብካቤ የሚውሉ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት የሚያግዙ ንጥረ ነገሮችን ማዕከሉ በምርምር እያወጣ ይገኛል።,spk_7362b25fbddf,am,11.931,11.625,0.0,11.931,-15.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f307cdc36a71,train,በኢንሳ የተጀመረውና ተጠናክሮ የቀጠለው የሰመር ካምፕ፣ በአብርሆት ቤተመጽሀፍት በየዓመቱ የሚሰናዳው የሮቦት ውድድር እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በቅርቡ ያስጀመረው የስታርታፕ መሰረተ ልማት የተሟላለት ህንጻ ለዚህ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,15.813,15.813,0.0,15.813,-15.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efa6bb8b969c,train,ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በኮዲንግና መሰል ዲጂታል ዘርፎች በርካታ ተግባራትን እያከናወነች መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሒሳብን ከመማሪያ ክፍል ወደ ማህበረሰብ ለውጥ ማሸጋገር ይገባል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.629,13.629,0.0,13.629,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de6ed1cfc5b9,train,የጋምቤላ ከተማ የሀገር ሽማግሌ አቶ ኡዶል አጉዋ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፥የኦሮሞ ህዝብ ባህሉንና ወጉን አስጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ ከሚያስችሉት ባህላዊ ሀብቶች መካከል አንዱ የኢሬቻ በዓል።,spk_7362b25fbddf,am,13.51,13.2,0.0,13.51,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed9a273d01e2,train,በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የግንባታ ለውጥ እና ዘመናዊ የመሥሪያ ሥፍራ ጥበብን በማሳየት ለሠራተኞቹ እጅግ ምቹ የሆነ ስፍራንም መፍጠር ችሏል ነው ያሉት።,spk_7362b25fbddf,am,10.693,10.276,0.0,10.693,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d51a5fabad29,train,በመማሪያ ክፍሎች ግንባታ ላይ መምህራንም ከህዝብና ከበጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር በጉልበትና በገንዘብ ድጋፍ በማድረግ መሳተፋቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.827,8.986,0.0,9.827,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6599196801db,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚህ ወቅት፤ ሁለቱ ስትራቴጂ ዕቅዶች የዓለም አቀፍ የጤና ህግጋትና የኢትዮጵያን ልምድ መሰረት አድርገው የተዘጋጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.352,10.046,0.0,10.352,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68cbed3de51d,train,የኒውሮ ቀዶ ህክምና ተማሪው ሩዋንዳዊው ዶክተር ሙሂር ፍራንክ ኮሌጁ አስፈላጊ በሆኑ የህክምና ግብዓቶችና ብቁ መምህራን በመደራጀት ብቁ እውቀት እየሰጣቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.387,11.951,0.0,12.387,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc1308a931a3,train,ስልጠናው ለሀገሩ ዜጎች የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችለውም ጠቁሟል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,5.384,5.384,0.0,5.384,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee8802be0ff,train,“የዳታ ማዕከላት በነገ ዲጂታል መሰረተ ልማቶች ግንባታ ውስጥ ያላቸው ቁልፍ ሚና” የአውደ ርዕዩ መሪ ሀሳብ ነው።,spk_7362b25fbddf,am,6.512,6.512,0.0,6.512,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_897276ae9283,train,ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተሟላ መንገድ በድምቀት ለማክበር ተገቢው ዝግጅት መደረጉንና ለዚህ ማስፈፀሚያ የሚሆን ዝርዝር ዕቅድ መዘጋጀቱንም አመልክተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.181,10.629,0.0,11.181,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_250ce80c2bc3,train,ወይዘሮ ዘሃራ መሀመድ በበኩላቸው ባገኙት አገልግሎት መደሰታቸውን ገልጸው የሚሰጠው አገልግሎት ከነበረው በእጅጉ መሻሻሉን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.688,8.688,0.0,8.688,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a539c8b22f3c,train,በመድረኩ የተሳተፉት ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ የዲጂታል ውህደት በመፍጠር በኩል  ጠንካራ የዲጂታል ግስጋሴ ላይ መሆኗን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,7.451,7.451,0.0,7.451,-15.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e6ff78fd4cb1,train,በሌላ በኩል የቡና ኤክስፖርት በ3 እጥፍ ማደጉን በመግለጽ ይህንን በዲጂታል ማገዝና እሴት ጨምሮ መላክ እንደሚገባ እና ለዚህም መንግስት አበክሮ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-15.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_89b81179e721,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያዊያን በዓል መሆኑን የመልካ ባሮ ኢሬቻ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.627,6.314,0.313,6.627,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a32ef3d6f34a,train,በኢትዮጵያ የተሰጠን ነፃ የህክምና ትምህርት የሀገራችንን የጤና ስርዓት ለማጎልበትና ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር ይረዳል ሲሉ በኢትዮጵያ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ያሉ የጎረቤት ሀገራት ተማሪዎች ገለጹ።,spk_7362b25fbddf,am,13.851,13.851,0.0,13.851,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03f0c4f13a6a,train,በክላውድ ኮምፒውቲንግ፣ ትላልቅ የመረጃ ቋቶች፣ የመረጃ ፍለጋ፣ ሮቦቲክስ እና ኢመርሲቭ ቴክኖሎጂዎች አቅሙን በማጎልበት ላይ ይገኛል ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.592,13.592,0.0,13.592,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05811ec60e02,train,የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ፕሮግራሞቹ ገቢራዊ እንዲሆኑ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንደሚሰራም አረጋግጠዋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.171,6.171,0.0,6.171,-17.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_0f3609eb61fa,train,ሪፎርሙ በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍና የልማት ግቦች እንዲሳኩ በማድረግ ረገድ መሰረት እንደሚጥል አስረድተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.371,9.037,0.0,9.371,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8f05307f962,train,የዊልቸር ድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ እተዬ ካሳና አቶ ማሩ መንግስቴ በሰጡት አስተያየት  ፤ በተፈጥሮ አደጋ ለረጅም ዓመታት በቤት ውስጥ ለመቀመጥ መገደዳቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.528,11.845,0.0,12.528,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03e718276dbb,train,ስልጠናው መደበኛ ስራውን ለማሳደግና በትርፍ ጊዜው የጀመረውን ስራ ውጤታማ ለማድረግ አቅም እንደፈጠረለት ተናግሯል።,spk_7362b25fbddf,am,8.091,8.091,0.0,8.091,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0383f70be41f,train,ተቋሙ በአምስት አመታት ጊዜ ውስጥ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ሕይወታችንን በፍጥነት በመቅረጽ ውስጥ ያለውን ስፍራ በሚያንፀባርቅ እና ሀገራችንም በዚህ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር በንቁነት መሳተፏን በሚያረጋግጥ መንገድ ከፍታ ላይ ደርሷል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58651e4a8c4b,train,የተቋሙ የአገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ቀልጣፋ በመሆኑ ጥሩ አገልግሎት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ አቶ አንዋር አህመድ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,8.885,8.535,0.0,8.885,-15.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03417bfa1ab3,train,የአዶላ ከተማ ነዋሪ መምህር ድሪባ ሁንዴሳ ፤ የትምህርት ቤቶቹ ደረጃ መሻሻል የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል ለመጨመር የራሱ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6fd3029e929,train,አክለውም፥ ከ54 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎች መኖራቸውን እና 4.6 ትሪሊዮን ብር የግብይት መጠን መፈጸሙ ኢትዮጵያ በፋይናንሺያል አካታችነት ያላትን ተነሳሽነት ያሳያል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3462716f51dd,train,በመረዳዳት እና በመቀናጀት የትኛውንም ችግር መፍታት እንደሚቻል በተግባር እየታየ ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ።,spk_7362b25fbddf,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-18.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd6b10ca4d57,train,የክትባት ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ፣ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ምንተስኖት መልካ (ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,16.71,16.409,0.0,16.71,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_558246330b6b,train,በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት እና የመልማት ጥያቄዎችን መሰረት ያደረጉ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እየበቁ ይገኛሉ።,spk_7362b25fbddf,am,7.192,7.192,0.0,7.192,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a49c3e18cf90,train,በተለይ ከታችኛው የትምህርት እርከን ጀምሮ የፈጠራ ስራዎችን በማውጣትና በማወዳደር የላቁትን ማበልጸግ መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57aab76ec5d2,train,ከአስተያየት ሰጪዎች መካከል አቶ ከበደ ወልደጊዮርጊስ እንዳሉት ተቋሙ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየሰጠ ባለው ቀልጣፋ አገልግሎት በመታገዝ በአጭር ጊዜ ጉዳያቸውን አጠናቀው መመለስ ችለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.805,10.485,0.0,10.805,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbe1199ca33b,train,ጽሕፈት ቤቱ ካበረከታቸው ውስጥ 20 የአካል ጉዳተኞች ዊልቸር ጨምሮ ለሁለት ትምህርት ቤቶች የሚኒ ሚዲያ ቁሳቁሶችና ለ20 የስፖርት ፕሮጀክቶች ስፖርት ቁሳቁሶች ይገኙበታል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.461,12.461,0.0,12.461,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f26eb23fa78d,train,ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት በሁሉም የክልል አካባቢዎች ቤት ለቤት በመዘዋወር እንደሚሰጥም ተናግረዋል ።,spk_7362b25fbddf,am,8.547,8.039,0.0,8.547,-17.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_f05d97b1be6f,train,የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ለአካል ጉዳተኞች  የሚያገለግሉ ዊልቸሮችና የስፖርት ትጥቆችን ለጎንደር ከተማ አስተዳደር አስረከበ፡፡,spk_7362b25fbddf,am,7.75,7.75,0.0,7.75,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23919114e885,train,በተለይም በሒሳብና በሳይንስ ትምህርት ዘርፍ ብቁ ታዳጊዎችን ለማፍራት በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው በዚህ ረገድ ኦሎምፒያዱ በዩኒቨርሲቲው መካሄዱ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.23,12.23,0.0,12.23,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa95519151d6,train,እንዲሁም  ከ19 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በዲጂታል መታወቂያ ስርዓት መመዝገባቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7362b25fbddf,am,5.309,5.309,0.0,5.309,-15.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e602e822b6e5,train,ዩኒቨርሲቲው በተግባር ሳይንስ የትኩረት ዘርፍ ላይ መመደቡን ተከትሎ የተግባርና የፈጠራ ስራዎችን በምርምርና በጥናት ለማዳበር እየጣረ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.371,9.371,0.0,9.371,-15.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_752315577cf5,train,በዞኑ የሚካሄደው የክትባት ዘመቻ ውጤታማ እንዲሆን የዞኑ አስተዳደር ድጋፍ እንደሚያደርግ ጠቁመው፣ ዘመቻው ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን መወጣት አለበት ሲሉ አሳስበዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.651,9.979,0.0,10.651,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5d531044841,train,በበጎ ፈቃደኝነት ዛሬ ለ32ኛ ጊዜ የለገሱት ደም በተለያዩ ምክንያቶች ሊከሰት የሚችለውን የደም እጥረት  በመፍታት የሕሙማኑን ህይወት ለመታደግ ያግዛል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60863ef8272a,train,የድሬዳዋ ፖሊስ ከተልዕኮው ባሻገር ማህበራዊ  ሀላፊነቱን በመወጣት በአርአያነት እንደሚጠቀስ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.177,0.0,8.614,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b26c7811a5a,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ስኬታማነት ማህበረሰቡንና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ያሳተፈ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_9537eccbd03f,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a7f705b98c7,train,ተመራቂዎች በታማኝነት፣ በቅንነትና በስነምግባር ሀገራቸውን ማገልገል እንዳለባቸው በአፅንኦት ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b81b9e231a,train,በዚህም ባለፉት የለውጥ ዓመታት አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ጠቅሰው፤ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ከአጋር አካላት ጋር በትብብር የሚዘጋጀው የፈጠራ ስራ ውድድር አንዱ ማሳያ ተደርጎ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,14.213,13.886,0.0,14.213,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec35abc1c8af,train,የሀገር ኩራት መሆኑን ከዚህ ቀደም በብዙ ሥራዎቹ ያስመሰከረው የመከላከያ ማርችንግ ባንድ፥ በፌስቲቫሉ ላይ ያሳየው ሙያዊ ዲሲፒሊን ለዓለም አብነት የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f833734cf8e,train,የወጣቶችን በክህሎት የታገዘ ሥራ ፈጣሪነት አቅም ለማሳደግ የሚከናወኑ ተግባራትም በሁሉም መመዘኛ መሰናክሎችን ማለፍ እንደሚጠይቅ አስረድተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ab8cd4decd0,train,ዲጂታል የትምህርት መስጫ ስርዓቱ በግብርናው ዘርፍ ለሚሰማሩ ወጣቶች በዲጂታል መንገድ ግብርናን በተመለከተ የተሟላ ትምህርት የሚያገኙበት ነው ተብሏል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.175,0.0,8.614,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7b95fca3f7,train,በኢትዮጵያ በተካሄደው የሶስተኛው አፍሪካ የስራ እድል ፈጠራ ፎረም መሳተፏ ትስስርን በመፍጠር የምርት ጥራትን ለማሻሻል እንደሚያስችላት ገልፃለች።,spk_9537eccbd03f,am,10.094,8.97,0.348,10.094,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef8156702385,train,በመዲናዋ የሚከናወኑ ማህበራዊ የልማት ፕሮግራሞች ለነዋሪዎች ሰው ተኮር አገልግሎት በማቅረብ ረገድ ከተማ አስተዳደሩ በቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_053889288421,train,"በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ መልእክት ያስተላለፉት የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት መልካ ሂካ (ዶ/ር)፤ እለቱ ተመራቂዎች የልፋታቸውን ውጤት ማየት የሚጀምሩበት በመሆኑ ""እንኳን ደስ አላችሁ"" ብለዋል።",spk_9537eccbd03f,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_befb0cf143b1,train,ጣቢያው የህዝቦችን ትስስር ከማጠናከር ባለፈ ሀገራዊና አካባቢያዊ ልማቶችን ለማፋጠንና የመረጃ ፍሰትን ለማሳለጥ ጠንክሮ መስራት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.614,10.89,0.0,11.614,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89fc795d4328,train,በምረቃ መርኃ ግብሩ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.534,8.131,0.0,8.534,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c2648e5f493,train,በተለይም አካል ጉዳተኞች በተለያዩ የስራ መስኮች ተሰማርተው ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ እንዲችሉ ቢሮው የጀመረውን ጥረቶች እንደሚያጠናክርም አንስተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38c6d9e566cb,train,ይህንንን ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ስልጣኞችም የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን የጎበኙ ሲሆን በንድፈ ሐሳብ ያገኙትን እውቀት በተግባር ማየታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,12.014,10.397,0.328,12.014,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2384ade5fc7d,train,ራዳር የሚል የፈጠራ ፕሮጀክት በመስራት ላይ እንደሚገኝ የገለጸው ታዳጊ ሚካኤል አሸናፊ ኤግዚብሽኑ በፈጠራ ስራው ላይ ተጨማሪ ግብዓቶችን ለማከል እንደረዳው ተናግሯል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83d6a5d5c4a2,train,በተጨማሪም ከክህሎትና ሥራ እድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመቀናጀት የተለያየ ሙያ ያላቸውን ወጣቶች ለሥራ ስምሪት ወደ ውጭ ሀገራት የመላክ ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e89a516a1a84,train,በዘንድሮ ዓመት ከደምና ቲሹ ባሻገር ብሔራዊ የአካል ንቅለ ተከላ አገልግሎት ለመስጠት ትኩረት መደረጉም ተመላክቷል።,spk_9537eccbd03f,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc76340fa481,train,በመድረኩ ላይ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁሉም ክልሎች ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ሆስፒታሎች ስራ አስኪያጆች እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01869ff0bc82,train,የጌዴኦ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላለፉት ዘጠኝ ወራት በሙከራ ደረጃ ቆይቶ ዛሬ መደበኛ ስርጭት መጀመሩን የገለጹት ደግሞ የጣቢያው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ደሳለኝ በቀለ ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,11.534,11.172,0.0,11.534,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d91725a7effd,train,ከፍተኛ አመራሮቹ የቤት ግንባታ ሥራውን ከማስጀመር ባለፈ በቴፒ ከተማ እየተሠሩ ያሉ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችንም  ተመልክተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bac2e9c806a,train,በድመሩ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የሚታይ ለውጥና የሚቆጠር ውጤት የተገኘበት መሆኑን ገልጸው የ2030 ስትራቴጂን በላቀ ስኬት ለመከወን የሁላችንም እገዛ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.373,10.99,0.0,11.373,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f13ab4b25ca4,train,ጉብኝቱ ሰልጣኞቹ በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ያገኙትን እውቀት በተግባር ተመልክተው የተገነዘቡበት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.133,7.1,0.349,8.133,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f487ec99215e,train,ለአብነት በኑሮ ማሻሻያ እና ገቢ አማራጮች ማስፋት፣ በአቅም ግንባታ እና በፕሮጀክት አስተዳደር ዘርፍ በሰራቸው ስራዎች 198 ሺህ 665 የማህበረሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸዉን ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,13.854,12.988,0.0,13.854,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba539818d6d,train,የዝግጅት ሥራው ማህበረሰቡን፣ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችንና የሰላምና ጸጥታ ተቋማትን ያሳተፈ መሆኑንም ነው የጠቆሙት።,spk_9537eccbd03f,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cc69612b279,train,•  በየ20 ደቂቃው ዐይንን ማሳረፍ፤ ዐይንን ማርገብገብ፤,spk_9537eccbd03f,am,3.654,3.654,0.0,3.654,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84c44d45bf98,train,ተወዳዳሪዎች የፈጠራ ሃሳባቸው እንዲያሸንፍና ተሸላሚ እንዲሆን ከማድረግ ባለፈ ለማህበረሰቡ ብሎም ለአገር ጠቃሚ የሆኑ ስራዎችን እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.014,10.319,0.0,11.014,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ced00e999e6e,train,የግብርና፣ የጤና፣ የማዕድን፣ የኢንዱስትሪ እና ሌሎች ልማቶችን በአዳዲስ ፈጠራና ቴክኖሎጂ በማስደገፍ ዕድገትን ለማፋጠን ከታች ጀምሮ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b24a4549409,train,የመከላከያ ኪነ-ጥበባት ሥራዎች ዳይሬክተር ኮሎኔል ማንያህለዋል ታደለ ዝግጅቱ የተሳካ መሆኑን ጠቅሰው፥ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ እና ከኤስያ የተወጣጡ የበርካታ ሀገራት የማርችንግ ባንድ አባላት መሳተፋቸውን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130edf99ec32,train,ቢሮው ለበዓሉ ስኬታማነት የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች በማስመልከት ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dbc94a5397c,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አመራሮችና አባላት ለ32ኛ ጊዜ ደም ለግሰዋል።,spk_9537eccbd03f,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a56dd6eeb75,train,በዚህም በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህንና ሌሎችም የጤና ጉዳዮች ላይ በቂ መረጃ ለሕብረተሰቡ በመስጠት አበረታች ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbcf0fbc8ec7,train,በከተማዋ ህብረተሰቡን በሚመጥን መልኩ እንዲሰሩ በተከናወነው ተግባር በርካታ አካባቢዎች እየተቀየሩ መምጣታቸውን ጠቁመዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1b0fd52e96b,train,በባለሙያዎች የተደራጀ የምላሽ ሰጪ ቡድን የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውንም ገልፀዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.253,6.942,0.311,7.253,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10426fec5ca6,train,የማርችንግ ባንዱ ሉዑክ አባል የሆነችው ሻምበል ሔለን አለሙ፤ መድረኩ ልምዳችን ያካፈልንበት እና ከእነሱም ልምድ የወሰድንበት ነበር ብላለች፡፡,spk_9537eccbd03f,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c704b838df03,train,ማርቺንግ ባንዱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፈያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።,spk_9537eccbd03f,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfb6b99e8479,train,የህዝብን ባህልና ቋንቋ፣ የቱሪዝም ሀብቶች እንዲሁም የልማት ውጥኖችን በማስተዋወቅ የህብረተሰቡን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.614,9.184,0.0,9.614,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc1cd32c7da4,train,በዘገባው ባለፈው ሳምንት  በፓርኩ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት የጣሊያን አምባሳደር ፣ የጥበቃ ሰራተኛውን እና ሾፌሩን በስፍራው ከሚንቀሳቀሱ አማፅያን  በተተኳሰ  ጥይት መገደላቸውን   አስታውሷል  ፡፡,spk_9537eccbd03f,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7dab52da1b6,train,የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ከገበያ ትስስር ባለፈ እርስ በእርስ ለመማማር እድል የፈጠራና ምርቶችን ለማስተዋወቅ ያስቻላት መሆኑንም ገልፃለች።,spk_9537eccbd03f,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_388fb1036a09,train,በቀጣይም የግንዛቤና የቅስቀሳ ሥራዎችን በማጠናከር የዓመቱን ዕቅድ ለማሳካት እንደሚሰራ አመልክተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_488ec09d00bf,train,የከረዩ ኦሮሞ የገዳ ስልጣን ሽግግር ስነ-ስርዓት ታህሳስ 26 እና 27 ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።,spk_317fc5e363ea,am,9.133,8.677,0.457,9.133,-29.7,female,,,16000,3,0 clip_dd7ba4e42df9,train,በአዲስ አበባ የተከበረው የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ።,spk_317fc5e363ea,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-26.8,female,,,16000,3,0 clip_96a8adeabd57,train,የሆስፒታሉ ባለሙያዎች በጡት ካንሰር ልየታና ቅድመ ምርመራ ላይ እያደረጉ የሚገኙት ሥራና የግንዛቤ መፍጠርያ ተግባራት የጥረቱ አካል መሆኑን አንስተዋል።,spk_317fc5e363ea,am,8.733,8.179,0.555,8.733,-26.8,female,,,16000,3,0 clip_787875f15392,train,በሆስፒታሉ ዓለም አቀፍ የጡት ካንሰር የግንዛቤ መፍጠሪያ ወር በነፃ ምርመራና የምክር አገልግሎትን ጨምሮ በሌሎች መርሀ ግብሮች ተካሂዷል።,spk_317fc5e363ea,am,8.594,7.744,0.542,8.594,-27.4,female,,,16000,3,0 clip_6991404fba28,train,የጡት ካንሰር መነሻ ምክንያት እና መከላከያ መንገዶች የግንዛቤ ማሳደጊያ ስራ ላይ ትኩረት በማድረግ የእናቶችን ህይወት ለመታደግ  ቅንጅታዊ አሰራር  ማጠናከሩን የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ገለጸ።,spk_317fc5e363ea,am,11.733,11.426,0.307,11.733,-29.9,female,,,16000,3,0 clip_00104a1e7ca6,train,የጡት ካንሰር በሽታ ቀድሞ ከተደረሰበት በሕክምና ሊድን እንደሚችል ያመለከቱት ዶክተር አዲስ፣ ለዚህም ህብረተሰቡ በቅድመ ልየታ ራሱን እንዲያውቅ ግንዛቤውን የማሳደግ ሥራ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_317fc5e363ea,am,12.133,11.647,0.487,12.133,-30.2,female,,,16000,3,0 clip_1d1f72d885ac,train,በመሆኑም በተያዘው ክረምት በተለይም ወጣቶች በብዛት በመሳተፍ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት መዘጋጀት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,13.534,11.227,1.219,13.534,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e20b8f94025,train,ለዚህም ዜጎች ለምዝገባ ማረጋገጫ አስፈላጊ የሆኑ የምስክር ወረቀት እንዲያገኙ ይደረጋል ብለዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,8.774,6.908,0.886,8.774,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bbe38001689,train,ለምክር ቤቱ አመራሮች መልካም የአገልግሎት ዘመን እንዲሆንላቸው እመኛለሁ ብለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።,spk_df10df0c5a4d,am,10.053,8.077,0.986,10.053,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5675c8233b7,train,የተማሪዎቹ ውጤትም የግል ጥረታቸው፣  የወላጆች ድጋፍና ክትትል እንዲሁም የመምህራኖች ልፋት ድምር ውጤት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,13.053,9.503,1.173,13.053,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbb43231e2c2,train,በዚህ አገልግሎትም ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት አገለግሎት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸው በተለይም በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በደም ልገሳ፣ የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስና በሌሎች መስኮች ይሳተፋሉ ብለዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,20.093,15.291,1.194,20.093,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ff5418557de,train,የተማሪዎቹ ውጤት የወላጆች፣ የመምህራንና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ እገዛ እንዲሁም የተማሪዎቹ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,12.534,10.465,1.25,12.534,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e237cb275d78,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ የባንኮችን የክፍያ ሥርዓት በማዘመን አሠራሮችን በተጨባጭ መቀየሩን በባንክ ሴክተር እየሠሩ ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ተናገሩ።,spk_2da4a54cc287,am,14.133,11.088,0.49,14.133,-25.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e338a29a5692,train,ሰፊ የጥናት ጊዜ በመውሰድ ወደ ትግበራ የገባው ይሄ ምርት ለግንባታ ግብአትነት የሚሉ ቁሳቁሶች ላይ ተጨማሪ አማራጭ ሆኖ ከመቅረቡም ባለፈ ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ምርት ከውጭ ለማስገባት የምታወጣውን የውጭ ምንዛሬ እንደሚያስቀርም ተናግሯል።,spk_2da4a54cc287,am,15.254,13.69,0.326,15.254,-26.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_68c287cf22c1,train,የምርመራ ውጤቱ የተደራጀ ወንጀልና የአደንዛዥ እጾች ዝውውር ውስጥ ያሉና ኑሮዋቸውን በአየርላንድ ያደረጉ ሰዎችን ለመልቀም የሚያስችል መልካም አጋጣሚ መፍጠሩን የሃገሪቱ ፖሊስ ረዳት ኮሚሽነር ጆን ኦድሪስኮል መናገራቸውም ተገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,16.573,14.62,0.44,16.573,-22.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0c9795408f00,train,የማሊ እና ሴኔጋል አሸናፊ በግማሽ ፍጻሜው ከግብጽ እና ኮትዲቯር አሸናፊ ጋር ይጫወታል።,spk_2da4a54cc287,am,5.894,5.21,0.683,5.894,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7c38f2c8aceb,train,በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሦስተኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአህጉሪቱ ያለውን እምቅ አቅም በመጠቀም ለአፍሪካውያን ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር ትብብርን የሚያጎለብት እንደሆነ ተሳታፊዎች ገልጸዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.373,10.017,0.49,12.373,-27.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ddfb28758a43,train,ዘገባው በለንደን ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናትን ዋቢ አድርጎ እንደገለጸው በእንግሊዝ ብቻ እያንዳንዱ ሰው የተጠቀመበትን ጭንብል በየቀኑ ለአንድ ዓመት ቢጥል ከ66 ሺህ ቶን በካይ ፕላስቲክ ወደ አካባቢው ያስወግዳል።,spk_2da4a54cc287,am,15.733,12.557,0.5,15.733,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2300052464ee,train,አገልግሎቱን በተያዘው ወር አጋማሽ ላይ ለመጀመርም የግንባታ ማስተካከያ፣ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን ዝግጁ የማድረግ፣ የአገልግሎት መስጫ ግብዓቶችን የማሟላትና ብቁ የሰው ሃይል ዝግጁ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.934,12.314,0.998,14.934,-25.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d9a8c67ec672,train,ፋሲል ከነማ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ የማድረግ እድሉን ሳይጠቀምበት ቀርቷል።,spk_2da4a54cc287,am,5.454,4.583,0.87,5.454,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8eb02d7af0d1,train,የመገበያያ ገንዘቡ መመስረት እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ይህንን ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.854,10.918,0.422,11.854,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0f0206542b74,train,ሲ.ጂ.ቲ.ኤን የጥናቱን ውጤት ጠቅሶ እንደዘገበው ወደ ውሃ አካላት በሚወገድ ፕላስቲክ አማካኝነት በዓመት ከ100 ሺህ በላይ የውሃ ውስጥ አጥቢ እንስሳት፣ ኤሊዎችና በሚሊዮን የሚቆጠሩ የባህር ውስጥ አዕዋፋት ይሞታሉ።,spk_2da4a54cc287,am,17.253,14.053,0.629,17.253,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3748ac534f6f,train,ዛጎሎቹ በከተማዋ ባሉ ሬስቶራንቶች ለመግብነት ከዋሉ በኋላ የሚጣሉ ሲሆን ተመራማሪዎቹ እነዚህን ተረፈ ምርቶች በመጠቀም ከፍተኛ አቅም ያለው ባትሪ ማምረት እንደሚቻል አረጋግጠዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.373,9.601,0.497,11.373,-21.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ff86bde0187d,train,ክርስቲያን ኮፋን እና የሞዛምቢኩ ኔኔ በራሱ ግብ ላይ የማሸነፊያ  ግቦችን አስቆጥረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.334,7.278,0.709,10.334,-26.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dcf1c37fae99,train,ኡጋንዳዊው ተሳታፊ ናምጎ ጆብ እንደገለጸው፤ ፎረሙ በአፍሪካ ያለውን እምቅ አቅም በመጠቀም በሥራ እድል ፈጠራ የተያዙ እቅዶችን በትብብር መተግበር ለአህጉሪቷ ወጣቶች ተስፋ የሚሰጥ ነው።,spk_2da4a54cc287,am,15.653,13.379,1.265,15.653,-28.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d02c9d52ab00,train,/ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ፈረንሳይ እና አምንስቲ ኢንተርናሽናል መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም  መወሰኑን መልካም እርምጃ መሆኑን ገለጹ።,spk_2da4a54cc287,am,11.174,8.741,0.0,11.174,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_31fdea50823e,train,ይህ ደግሞ ከአካባቢ በክለት አኳያ ሲታይ ጉዳቱ የበዛ እንደሆነ ነው የሚነገረው።,spk_2da4a54cc287,am,5.814,5.224,0.0,5.814,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_27e870446c2f,train,መንግስት የዲጂታል መሰረተ ልማትን በመገንባት እና በማስፋፋት የከተሞችን ምጣኔ ሃብታዊና ማህበራዊ እድገት እያፋጠነ እንደሚገኝ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀን ገለፀ።,spk_2da4a54cc287,am,15.534,13.294,0.502,15.534,-28.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_995c8855cf32,train,ሰዎች የተጠቀሙትን ጭንብል ኃላፊነት በጎደለው መንገድ ማስወገዳቸው ደግሞ ስጋቱን የበለጠ አስከፊ አድርጎታል ነው የተበለው,spk_2da4a54cc287,am,9.414,7.527,0.432,9.414,-22.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bff94cf236df,train,“የጋራ ደህንነትን ለማረጋገጥ አብሮነትና ቅንጅትን ማጠናከር ይገባል” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው 2ኛው የቻይና-አፍሪካ የሚኒስትሮች የሰላምና የፀጥታ ፎረም ከ50 በላይ ሚኒስትሮችና የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች መሳተፋቸውን ከመከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,15.774,13.837,0.637,15.774,-26.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_127d9f02d1af,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በበኩላቸው፥መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት ማዕከል ለተያዘው የዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ አጋዥ እንደሆነ አብራርተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,16.933,11.382,0.975,16.933,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e5b2c851913b,train,ስልጠናው ለቴክኖሎጂ ያላትን ቅርበት እያሳደገላት መሆኑን ጠቁማ፣ ዘመኑ ዲጂታል በመሆኑ በቴክኖሎጂ እውቀት ብቁ ሆና ለመገኘትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ የስልጠናው ጠቀሜታ የጎላ ነው ብላለች።,spk_2da4a54cc287,am,19.933,15.336,1.913,19.933,-25.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9d9f5c0221da,train,በትግራይ ክልል ተባብሶ በቀጠለው ግጭት በክልሉ ባሉ ሁለት የኤርትራውያን ስደተኞች ካምፖች ውስጥም በመከሰቱ  የስድተኞቹን እጣ ፈንታ አሳሳቢ አድርጎታል ያለው ኮሚሽኑ 24 ሺህ የሚሆኑና በማይ አይኒና በአዲ ሃሩሽ ካምፖች ውስጥ የሚኖሩት ስደተኞች ከሰብአዊ እርዳታዎች ከመራቃቸውም በላይ የሚደርስባቸው  ጥቃትና  በደል  ኑሮቸውን አሰቃቂ አድርጎታል ብሏል።,spk_2da4a54cc287,am,25.974,21.347,0.366,25.974,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_99c458a93db0,train,"""ዙሪያ"" የተሰኘው መተግበሪያ የንግድ ስርዓቱን በማቀላጠፍ፣ የተገልጋዮችን ጊዜና ገንዘብ በመቆጠብ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ቢዝነስ ኦፊሰር ብሩክ አድሃና ገለጹ።",spk_2da4a54cc287,am,20.613,17.102,0.897,20.613,-25.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ac9782c0a8b0,train,ተስፋ ሰጪ እንደሆነ የተነገረለት ግኝቱ ለሊቲየም ማዕድን የሚደረገውን የአሜሪካና ቻይና ብርቱ ፉክክር ያረግበው እንደሆን ለማየት ብዙዎቹ ተስፋቸውን ሰንቀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.133,10.878,0.0,13.133,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8e0722ab31d9,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር  በ4ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በሳይበር ደህንነትና ተያያዥ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ታዳጊዎችና ወጣቶችን አስመርቋል።,spk_2da4a54cc287,am,15.774,13.347,0.639,15.774,-27.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5a836ae96b06,train,የሶስት ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ ኢንተር ሚላን እና የስድስት ጊዜ የዋንጫው ባለቤት ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ተመጣጣኝ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_2da4a54cc287,am,8.694,8.003,0.691,8.694,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a690dfa0d526,train,የጣልያኑ ቡድን በ12 ነጥብ አራተኛ ደረጃን ይዟል። ሊቨርፑል በዘጠኝ ነጥብ 13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_2da4a54cc287,am,8.133,7.058,0.613,8.133,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_543350a4c31a,train,ድርጅቱ ቀደም ሰል በኢትዮጵያ ለዶሎ አዶ እና ዶሎ ባይ ወረዳዎች ድጋፍ እንዳደረገ ተነግሯል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,7.934,5.795,0.397,7.934,-25.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6460e20b390f,train,ለኤክስ ሬይ ማሽኖችና ለፖሊስ አነፍናፊ ውሾች ምስጋና ይድረስና ኮኬይኖቹ በ2ሺህ ከረጢቶች ከከሰል ጋር ተደባልቀው ተሞልተው የተገኙ ሲሆን ከሰሉን ከኮይኑ ለመለየት ቀናት እንደሚወስድ የአየርላንግ ፎረንሲክ ሳይንስ መስሪያ ቤት መናገራቸውን ሲኤን ኤን ዘግቧል።,spk_2da4a54cc287,am,27.093,19.59,0.849,27.093,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1c25633fdb65,train,በመሆኑም በአካባቢ ላይ የሚፈጠረውን ዘርፈ ብዙ ጉዳት ለመቀነስ ሰዎች ከፕላስቲክ ውጪ የተሰሩ ጭንብሎችን እንዲያደርጉ ተመክሯል።,spk_2da4a54cc287,am,10.133,8.304,0.497,10.133,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a1ecbc8d9105,train,ደቡብ አፍሪካ በማራኪ ጨዋታ የታጀበ እንቅስቃሴ ብታደርግም የግብጽን ተከላካይ መስመር ሰብራ መግባት አልቻለችም።,spk_2da4a54cc287,am,6.894,5.87,0.503,6.894,-25.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_20e384545c84,train,አናንያ ጌታቸው በ35ኛው ደቂቃ ከመረብ ላይ ባሳረፋት ጎል ባህር ዳር ከተማ አቻ ሆኗል።,spk_2da4a54cc287,am,9.014,7.1,0.876,9.014,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_579ad8fe173a,train,"የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጄሊና ""ትግራይ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁሉም ታጣቂ ኃይሎች ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ጥቃት ከመፈጸም እንዲሁም ዛቻ ከመሰነዘር እንዲያቆሙ እንጠይቃለን"" ሲሉ መናገራቸውን ነው ሮይተርስ የዘገበው።",spk_2da4a54cc287,am,13.934,11.815,0.853,13.934,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0681ab98ca33,train,እሳቱ ከህንፃው ሁለተኛ ፎቅ እንደተነሳ የዘገበው ደግሞ ዥንዋ የዜና ወኪል ነው፣ እንደዘገባው እሳቱ የፎቁን መላውን ክፍል ማዳረሱን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች መታየቱን ጠቁሟል።,spk_2da4a54cc287,am,13.094,11.365,0.77,13.094,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_eef26dd5ad4d,train,ራይንኤር በበኩሉ ወደ 3ሺህ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ለመቀነስ ዝግጅቱን አጠናቋል።,spk_2da4a54cc287,am,7.494,5.082,2.001,7.494,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6e9325f2b7d7,train,ቃል አቀባዩ በሰጡት መግለጫ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ከፍተኛ የመንግስት ሹማምንቶች ሊገኙ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።,spk_2da4a54cc287,am,8.213,6.315,1.198,8.213,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c55df36e5d31,train,በአፍሪካ ህብረት ስብሰባዎች ላይ ለጋራ መገበያያው ፈጥኖ እውን መሆን የተለያዩ ስራዎችን እንደምትሰራ ነው ያስታወቁት።,spk_2da4a54cc287,am,8.014,6.812,0.317,8.014,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_71e528a9171a,train,ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ብሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዩጋንዳ፣ ሶማሊያ እና ግብጽ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን አምስት አባል ሀገራት ናቸው።,spk_2da4a54cc287,am,12.854,10.897,0.956,12.854,-24.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_45c9440bdeef,train,እንደ ፈረንጆቹ የጊዜ ቀመር በ2021 ዓለማችን 540 ሺህ ሜትሪክ ቶን ሊቲየም ያመረተች ሲሆን  የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ትንበያ እንደሚያመላክተው ከሆነ ግን በ 2030  ይህ ፍላጎት ከ 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ ይደርሳል።,spk_2da4a54cc287,am,18.974,15.303,0.851,18.974,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_937be6bf3af2,train,ፕሬዚደንት ፑቲን የብሪክስ መገበያያ በሆነ ገንዘብ ዓለም አቀፍ ግምጃ ቤት ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,10.293,7.987,0.0,10.293,-20.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6adeda972ce6,train,መንግስት በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማሳካት የሚያስችሉ መሰረታዊ መደላድሎችን ለመፍጠር በርካታ ስራዎች እያከናወነ ይገኛል።,spk_2da4a54cc287,am,9.493,8.555,0.463,9.493,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dcc5ed765118,train,ወላጆች ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን በማስከተብ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም አሳስበዋል ።,spk_739d43710cc2,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-23.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e4bf0e3f9962,train,ጤናማና ሃገር ተረካቢ ትውልድ የማፍራቱ ጉዞ በተቀናጀ ትብብርና ተሳትፎ እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_739d43710cc2,am,9.993,9.493,0.5,9.993,-22.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_818fe07ba494,train,ክትባቱን ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ የኃይማኖት አባቶች እና የጤና ቢሮ አመራሮች ናቸው።,spk_739d43710cc2,am,7.234,7.234,0.0,7.234,-21.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_71cfb077f5da,train,የሚዲያ ባለሙያዎቹም በጉብኝቱ የዓድዋ ድል የኢትዮጵያን ታሪካዊ ክብር፣ የአፍሪካን የነጻነት ተምሳሌት እና የፓን አፍሪካኒዝም መሠረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_739d43710cc2,am,12.873,12.344,0.0,12.873,-20.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_08dc4f02b7a5,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ቀጣይነት ባለው መልኩ በመተግበር ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።,spk_739d43710cc2,am,11.514,11.03,0.503,11.514,-21.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5c65caa44889,train,በተለይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን አስቀድሞ በመለየት ቅድመ ጥንቃቄ እንድናደርግ ዕድል እየሰጠን ነው ብለዋል።,spk_739d43710cc2,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-23.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_95a1a2c7f7cd,train,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ከፍያለው ተፈራ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ፕሮጀክቶች በብዛትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እያበቃ ነው።,spk_696d0c59d8af,am,15.694,13.147,0.0,15.694,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_dbd24c8a9025,train,በመርሐ ግብሩ ተማሪዎቹ በትምህርት፣ በስፖርት እና በባህል ዘርፎች የተለያዩ ተግባራትንና ውድድሮችን የሚያከናውኑ ሲሆን ለአሸናፊ ተማሪዎች፣ ቡድኖችና ትምህርት ቤቶች እውቅናና ሽልማት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_696d0c59d8af,am,13.493,11.042,0.0,13.493,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_036b62f1f9fa,train,በአማርኛ ቋንቋ፣ በእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ በሂሳብ እና በግብረ-ገብ የትምህርት መስኮች ተገቢውን እውቀትና ክህሎት የቀሰሙ መሆናቸውን ጠቁመው ከተመራቂዎቹ መካከልም 100ዎቹ ሴቶች መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_696d0c59d8af,am,12.213,10.555,0.48,12.213,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ca2c5612ed3,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ቶላ በሪሶ(ዶ/ር) በበኩላቸው የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተደረገው ርብርብ በየአመቱ የተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል ማድረጉን ገልፀዋል።,spk_696d0c59d8af,am,12.174,9.879,0.0,12.174,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f6f70618b2,train,ለዚህም በከተማዋ እየተገነባ የሚገኘው የኮሪደር ልማትን ጨምሮ ሌሎች መሰረተ ልማቶች ማሳያ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_696d0c59d8af,am,8.174,6.908,0.0,8.174,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d05d95c8b2,train,በአውደ ጥናቱ በርካታ የልምድ ልውውጥ መደረጉን ያነሱት ደግሞ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የኢኖቬሽን እና ኢንጌጅመንት ዳይሬክተር ሰለሞን ኪሮስ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_696d0c59d8af,am,9.733,8.027,0.556,9.733,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31ce3155811e,train,በመረጃ ላይ የተመሰረተና በቴክኖሎጂ የተደገፈ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እየተሰጠ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ቴሬሳ ገለጹ፡፡,spk_696d0c59d8af,am,10.694,8.801,0.0,10.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0be5fccb97d4,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።,spk_069c95aab7e5,am,6.694,5.565,0.0,6.694,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec00c0263bc7,train,እንዲህ የምቀባጥረው እኮ እንደዚህ ዘመን ትውልድ እምነቴን የማሳርፍበትና የማምንበት እምነት ከውስጤ ተኖ ሄዶብኝ ነው፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.494,5.835,0.0,7.494,-41.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b80e0ce267d7,train,ሆስፒታሉ የተለያዩ የህክምና አገልግሎቶችና ዘመናዊ የህክምና ቁሳቁሶችን በማሟላት ለተጠቃሚው የህብረተሰብ ክፍል ደረጃውን የጠበቀ እና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሰፊ የአገልግሎት ማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎችን አከናውኗል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.893,13.668,0.0,15.893,-34.1,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_933389caa441,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ የሆኑት አድማሱ መንግስቱ በበኩላቸው ክልሉ የመሰረተ ማህበረሰብ ፍትህን በተሟላ መልኩ ለመተግበር ከሌሎች ክልሎች ልምድ እየወሰድን ነው ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.094,12.329,0.0,13.094,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55adab9b31c5,train,በጂንካው በዓል ላይ የደቡብ ኦሞ እና የአሪ ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ስላሴ ካቴዴራል ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት  አቡነ ፊልጶስ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከመስቀሉ ሰላምን፣ ፍቅርን፣መተሳሰብን እንማራለን ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.934,12.804,0.0,13.934,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b0c8d523287,train,በባሕርዳር ከተማ የተገነባው የኮሪደር ልማት የጣና ሃይቅን በመግለጡ ህዝቡ በሁሉም አቅጣጫ ሃይቁን የመጎብኘት እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤  ይህም የፈጣን ጀልባዎች መምጣት ጋር ተዳምሮ የአካባቢውን ገጽታ ይበልጥ አጉልቶ ለማሳየት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.213,12.871,0.591,15.213,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ab13eee1020,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የማህበራዊ ክላስተር ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኑራ ጉዬ በበኩላቸው ህብረተሰቡ ስለኤች.አይ.ቪ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ የተለያዩ መድረኮች መካሄዳቸውን ጠቁመዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.213,10.986,0.43,13.213,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfcf2fc02ad2,train,ሽንኩርቱን ደቀቅ አድርጎ መፍጨት እና አንድ ተኩል የሻይ ማንኪያ የተፈጨውን ሽንኩርት ከአንድ የሻይ ማንኪያ ንጹህ ማር ጋር በማዋሃድ መጠቀምም ሌላው ከዚህ የአጣዳፊ ሳል ለመዳን የሚረዳው መንገድ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,11.653,10.92,0.0,11.653,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8c11f6911dc,train,ይህንንም ተከትሎ ፕሬዙዳንቱ ባረፉበት ሆቴል ለ14 ቀናት ራሳቸውን አግለው እንደሚቆዩም ጠቁሟል።,spk_069c95aab7e5,am,6.253,5.856,0.0,6.253,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e23b961b6d01,train,ሁሉም ነገር ከባድ እንደሆነ ያወቅኩት እንኳን እኔ ቀርቶ ገጠር ሲመጣ ሚንስትር ሙሉሰው ዘመዴ ነው!,spk_069c95aab7e5,am,7.253,6.113,0.0,7.253,-33.7,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_abdccb9c5fb6,train,በተጨማሪም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ስራ በመሰራቱ በሽታዎቹ የሚያደርሱትን ተጽእኖ መቀነስ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.233,9.378,0.0,11.233,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_061cf030904b,train,አልቡርሃን ከስብሰባው በኋላ በሰጡት መግለጫ የሰላም ሥምምነቱ ላይ የተሳተፉት የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርና የሽምግልና ቡድኑ የሰላም ሂደቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ ላደረጉት ጥረት አመስግነዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.973,6.254,0.336,11.973,-43.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c18154990d37,train,በመድረኩ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ተወካዮችና የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,5.454,5.111,0.0,5.454,-32.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c12e4f6cecd,train,ይህም አፍሪካ ለዘላቂ ልማት ያላትን ራዕይ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-39.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6d915fd69a,train,በአካባቢው አልፎ አልፎ ይስተዋል የነበረው የጸጥታ ችግር በፀጥታ ሃይሉ ብርቱ ጥረትና በህዝቡ ትብብር ወደ አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት መሸጋገሩም ተገልጿል።,spk_069c95aab7e5,am,8.493,7.165,0.0,8.493,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ab359c512fb,train,በፌደራልና በክልል ከፍተኛ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች የተጎበኘው የፎቶ ኤግዚቢሽን ለሁለት ቀናት ለእይታ ክፍት እንደሚሆንም ታውቋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b779622ad42,train,የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንቲን ረቂቅ አዋጅ የግብርና ዘርፉን ለማሸጋገርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋየዳ እንደሚኖረው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።,spk_069c95aab7e5,am,11.094,10.078,0.0,11.094,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea17ea6be159,train,የትምህርት ቤቱ መገንባት የተማሪዎች ቁጥር እንዲጨምር በማገዙ በአዲሱ የትምህርት ዘመን 470 ተማሪዎች መቀበሉን ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,8.274,7.179,0.0,8.274,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_075a8274cbad,train,በተለይም  በኃይቁ ውስጥ የሚገኙ  የመስህብ ስፍራዎችን  ለሀገር ውስጥና ለውጭ ቱሪስቶች በቀላሉ አጓጉዞ ለማስጎብኘት ምቹ አጋጣሚ እንደምትፈጥር  ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.133,9.127,0.0,10.133,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fddef69a1a79,train,በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ጠቁመው የተገኘውን ውጤት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.373,10.142,0.0,11.373,-34.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e39c5cda107,train,የአሚኮ  ዋና ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ሰጥዬ እንደገለጹት፤ አሚኮ  ችግሮችን በመቋቋም አሁን ያለበት  የእድገት ደረጃ የደረሰ የሚዲያ ተቋም ነው።,spk_069c95aab7e5,am,8.014,6.903,0.0,8.014,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_563d31eae5ca,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የተለያዩ የባህል፣ የቋንቋ፣ የኃይማኖት ብዝሃነት የሚንፀባረቅባት ሀገር መሆኗን አንስተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.053,6.508,0.511,10.053,-42.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d1c8773d1ec,train,የጡንቻ መዛል ወይም ሕመም፣ ራስ ምታት ወይም ብዥታ፣ የምግብ አለመፈጨት፣ የደረት ሕመም ወይም የልብ ምት መዛባት ከሚጠቀሱ ምልክቶች መካከል ናቸው።,spk_069c95aab7e5,am,8.854,7.846,0.0,8.854,-36.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97fac10d450f,train,በተለይም በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካላት ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ተቋማትን መሰረታዊ ችግሮች መፍታት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.934,7.574,0.359,7.934,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_508428639c22,train,በማብራሪያቸውም እንዳመለከቱት፤  የጀልባዋ መምጣት የቱሪስቶችን ደህንነት በመጠበቅና በተሻለ ፍጥነት በመጓጓዝ  በጣና ሃይቅ ውስጥ ያሉ የመስህብ ሃብቶች ለመጎበኝት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።,spk_069c95aab7e5,am,12.373,9.81,0.562,12.373,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_220c91ffebf3,train,በተለይም ያላቸውን የተፈጥሮ ሀብት በመጠቀም እና በመንከባከብ እንዲሁም በአይበገሬነት ስሜትና በበለጠ ደስታ እንዲያከብሩት ጽኑ ምኞቴ ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.614,8.82,0.0,9.614,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7e18a004938,train,ረቂቅ ፖሊሲውን የሚያዳብሩ የተለያዩ ግብዓቶች ከተሰበሰቡ በኋላ በሚመለከተው አካል  እንደሚጸድቅ አመላክተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,6.694,6.285,0.0,6.694,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc768dcca6e9,train,ደመነፍሴን እየሆነ ያለው ሳይገባኝ በቀኝ እጄ ያነቀኝን እጁን ጠምዝዤ በግራ እጄ ፍሬውን አጎንኩት።,spk_069c95aab7e5,am,7.454,6.705,0.389,7.454,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a8dd8b58ed1,train,በዚህም መሰረት የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡለትን የምርመራ ውጤቶች መሰረት በማድረግ በዛሬው እለት በዋለው ችሎት ወንጀሉን በፈፀመው ግለሰብ እሱባለው ነበረ ላይ የ25 ዓመት ፅኑ እስራት ወስኖበታል።,spk_069c95aab7e5,am,14.293,12.173,0.447,14.293,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ae516e7dd56,train,አስተያየት ሰጪዎቹ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ ውጤታማ ተግባራት በ2018 ዓ.ም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,9.293,6.997,0.0,9.293,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8100e6a8f608,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከ171 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ ከ335 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወገኖችን  ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.334,8.097,0.345,9.334,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0132d5ae08c0,train,የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል መስከረም 24 እና 25 በበሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ አርሰዲ የሚከበር ሲሆን በዓሉን የተሻለ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የተለያየ ዝግጅት እያደረጉ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,11.493,9.781,0.0,11.493,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ada42a38d0e5,train,የዛሬው ኮንፈረንስም የክልሉን ሕዝብ ህብረ ብሔራዊ አንድነት የበለጠ ለማጠናከር አቅጣጫ ለማስቀመጥ ጠቀሜታ እንዳለውም ጠቁመዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.654,7.003,0.0,7.654,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2634cbe5d80,train,በጨጓራ ባክቴሪያ መያዝ በብዙዎች ላይ የሚያጋጥም የተለመደ በሽታ ቢሆንም ባክቴሪያው አንዳንድ ሰዎች ላይ ምንም ምልክት የማያሳይ፣ የቁስለት ሁኔታም የማይፈጥር ቢሆንም ብዙዎችን ግን ለከፍተኛ ለሕመም ይዳርጋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,14.934,12.365,0.0,14.934,-33.8,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e1645495ce94,train,በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያውያን የደስታ እና የብልጽግና እንዲሆን ተመኝቷል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ አዲስ ዓመት ተስፋችንን ዳግም የምናድስበት እና ትስስራችንን የበለጠ የምጠናክርበት እንደሚሆን አምናለሁ ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,16.174,14.211,0.0,16.174,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26f805cd2853,train,የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ነገራ ሌሊሳ በዚሁ ወቅት አየር ኃይል ረጅም እድሜ ካላቸው ተቋማት አንዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.253,6.938,0.0,7.253,-35.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56eed38028d2,train,የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል በዕፅዋትና እንስሳት ሃብት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን አፋጣኝ የመፍትሔ እርምጃ ለመውሰድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አብራርተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.733,9.063,0.0,9.733,-40.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4810c89914b9,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛ መንገዶችን በመገንባት የትራፊክ አደጋ ተጋላጭነትን የቀነሰ መሆኑን እንዲሁም ለከተማዋ የንግድ ስራ መነቃቃት፣ ለመዝናኛ እና ለኑሮ ጭምር ተመራጭ እንድትሆን አስችሏታል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.573,11.975,0.376,13.573,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33c03cdc273e,train,"ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ቴክሳስ ""ቴክሳሳዊያን እባካችሁ ጭምብል አጥልቁ፣ ከልምድ እንደተማርነው ጭምብል ማጥለቅ የተህዋሲውን ሥርጭት ገታ ያደርገዋል"" ሲሉ መክረዋል።",spk_069c95aab7e5,am,10.373,7.547,0.0,10.373,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_671eb3f8da33,train,የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ባቀረቡት ሪፖርት እንዳሉት፤ በመጀመሪያው ሩብ አመት 545 ሺ 491 ፓስፖርት ለዜጎች ተደራሽ ተደርጓል።,spk_069c95aab7e5,am,12.254,10.641,0.314,12.254,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd38074b28d3,train,የብስክሌት ውድድሩ በከፍተኛ የተራራማ እና አቀበት ቦታዎች ላይ የሚካሄድ በመሆኑ፣ ተወዳዳሪዎች ልዩ የሆነ የአካል ጥንካሬ እና ፅናት እንዲኖራቸው ይጠይቃል።,spk_019733898bd9,am,10.373,9.977,0.0,10.373,-22.3,,,,16000,3,0 clip_a0c73650f428,train,ኢትዮ-ቴሌኮም የዜጎችን ተጠቃሚነት መሰረት ያደረገ የሶስት ዓመት ሰው ተኮር አዲስ አድማስ ስትራቴጂ ይፋ አደረገ።,spk_019733898bd9,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-24.6,,,,16000,3,0 clip_e1d79eb5ff30,train,የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ በብዛት መግባቱ የውጭ ምንዛሬን ከማስገኘቱም ባለፈ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅ እና በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ ድርሻ አለው።,spk_019733898bd9,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-23.1,,,,16000,3,0 clip_6fa6ec81aeb6,train,መተግበሪያውን በቀላሉ ከፕሌይ ስቶር እና አፕ ስቶር ላይ ማውረድ የሚቻል መሆኑን ገልጸው በከፍተኛ ደረጃ የፖሊስን ስራ የሚያግዝ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,9.174,8.453,0.322,9.174,-22.2,,,,16000,3,0 clip_81f7ee2b3240,train,ዳይኖሰሮች ከምድር ገፅ ላይ ሙሉ በሙሉ የጠፉት እጅግ ግዙፍ የሆነ አስትሮይድ ከመሬት ጋር በመጋጨቱ በፈጠረው ከፍተኛ የአየር ንብረት መዛባት ምክንያት መሆኑን የቅሪተ አካል ጥናቶች ያረጋግጣሉ።,spk_019733898bd9,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-24.5,,,,16000,3,0 clip_4ae8d958cd54,train,አዳዲስ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የሚያጋጥማቸው ዋነኛ ችግር የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በመሆኑ፣ መንግስት እና የግል ባንኮች ልዩ የብድር ስርአት ሊያመቻቹላቸው ይገባል።,spk_019733898bd9,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-22.8,,,,16000,3,0 clip_c70fc03d9eca,train,ከመድረኩ የሳታፊዎች መካከል የምስራቅ ሸዋ ዞን ሀገረስብከት የስብከተ ወንጌል ሃላፊ አባ ሃይለገብሬኤል ተስፋ፤ ሁላችንም የትክክለኛ ፍትህ አጋዦች መሆን አለብን ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-21.5,,,,16000,3,0 clip_40d83cd139fe,train,በቢሊዮን የሚቆጠሩ ከዋክብትን፣ ፕላኔቶችን እና የህዋ ብናኞችን አቅፎ የያዘው የእኛ ሚልኪ ዌይ ጋላክሲ፣ በአጽናፈ ዓለም ውስጥ ከሚገኙት ስፍር ቁጥር የሌላቸው ጋላክሲዎች ውስጥ አንዱ ብቻ ነው።,spk_019733898bd9,am,13.014,12.62,0.0,13.014,-24.7,,,,16000,3,0 clip_c369a78033c3,train,የቤተ-መፃህፍት ሚና መፃህፍትን ከማከማቸት እና ከማበደር አልፎ፣ ተማሪዎች በቡድን ሆነው የሚያጠኑበት፣ የሚመራመሩበት እና በዲጂታል የመረጃ ቋቶች የሚጠቀሙበት ዘመናዊ ማዕከል መሆን አለበት።,spk_019733898bd9,am,12.774,12.472,0.302,12.774,-20.2,,,,16000,3,0 clip_381c79173d38,train,የኪነ ጥበብ ስራዎች በተለይም የሸራ ላይ ስዕሎች የአርቲስቱን ግላዊ ስሜት ከመግለፃቸውም ባለፈ የተፈጠሩበትን ዘመን ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እውነታዎች በዝምታ የሚመሰክሩ ናቸው።,spk_019733898bd9,am,11.694,11.283,0.0,11.694,-25.8,,,,16000,3,0 clip_f4bf2435c769,train,ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ በላይነሽ ገብሬ፤ የፋይዳ መታወቂያ በተደራጀ መልኩ የተፋጠነ አገልግሎት እንድናገኝ እያስቻለን ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-23.0,,,,16000,3,0 clip_0ef9e8be0110,train,በአዳማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ሶሎቄ ዶንጎሬ ወረዳ የከለቾ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገንብተን በዛሬው ዕለት አስረክበናል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.213,9.883,0.0,10.213,-19.8,,,,16000,3,0 clip_907471478ea3,train,ራስን ማወቅ ማለት የራስን ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ በመረዳት ከሌሎች ሰዎች ጋር ያለንን የእለት ተእለት ግንኙነት በተሻለ መንገድ መምራት መቻል ማለት ነው።,spk_019733898bd9,am,11.053,10.594,0.0,11.053,-23.1,,,,16000,3,0 clip_3d6d7867396e,train,"""ቀስ በቀስ፣ እቁላል በእግሩ ይሄዳል"" የሚለው የቆየ አባባል እንደሚያስረዳን፣ ትዕግስት ካለህ እና ያለማቋረጥ ጥረት ካደረግህ ምንም እንኳን ጊዜ ቢወስድም ያሰብከውን ታላቅ ግብ ማሳካትህ አይቀርም።",spk_019733898bd9,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-22.7,,,,16000,3,0 clip_c0eb908d2dd1,train,አዳዲስ የሶፍትዌር ፕሮግራሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት በተለያዩ መሳሪያዎች ላይ በሚገባ መፈተሻቸው ወደፊት በተጠቃሚው ላይ ሊደርስ የሚችለውን የቴክኒክ ችግር አስቀድሞ ይቀርፋል።,spk_019733898bd9,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-22.3,,,,16000,3,0 clip_fe102b192ce1,train,በየሳምንቱ አርብ ማታ ከቅርብ ጓደኞቼ ጋር ተገናኝተን ራት እየበላን ስለ ሳምንቱ የስራ ውሎአችን ማውራት፣ ለቀጣዩ ሳምንት አዲስ ጉልበት እና ትልቅ መነሳሳት እንዲኖረኝ ያደርጋል።,spk_019733898bd9,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-23.1,,,,16000,3,0 clip_8ae0ed9dd45f,train,በአሁኑ ወቅት ከዚህ ቀደም ምንም ዓይነት ምርት በማይካሄድባቸው እንደ ሶማሌ ክልል ባሉ አካባቢዎች ሩዝ በስፋት እየለማ ይገኛል። መንግስት ለልማቱ ትኩረት በመስጠቱም በቅርብ ዓመታት ውስጥ ምርቱ ከተጠቀሰውም እንደሚልቅ ማሳያዎቹ በርካታ ናቸው።,spk_019733898bd9,am,17.534,17.534,0.0,17.534,-24.1,,,,16000,3,0 clip_fd240b64f0bf,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተወካይ ላክዴር ላክባክ በበኩላቸው፤ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዘመኑ ለሚጠይቀው የተሳለጠ አገልግሎት አበርክቶው የጎላ መሆኑን ገልጸው በክልሉ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,15.694,15.382,0.0,15.694,-25.2,,,,16000,3,0 clip_0d819e236bc7,train,ባቡሩ ውስጥ ብዙ መንገደኞች ስለነበሩ እና መቀመጫ ሙሉ በሙሉ በእድሜ የገፉ ሰዎች ስለተያዘ፣ ከቆስቋም እስከ መገናኛ ድረስ ያለውን ረጅም መንገድ ከባድ ሻንጣ ተሸክሜ ቆሜ ለመጓዝ ተገደድኩ።,spk_019733898bd9,am,13.094,12.758,0.335,13.094,-23.5,,,,16000,3,0 clip_e05f6b99c3b6,train,የወጣቶች ስብዕና ማበልጸጊያ ማዕከላትን ዘመናዊና ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_019733898bd9,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-20.5,,,,16000,3,0 clip_b5ab06b93ccf,train,የትምህርት ቤቱ ግንባታ ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችና የመምህራንና አስተዳደር ቢሮዎችን ያካተተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-22.2,,,,16000,3,0 clip_f41c26a63cf1,train,የከተማዋ መንገዶች በጣም የተጨናነቁ ስለሆነ እና በየቦታው የትራፊክ ፖሊሶች ስለሚቆጣጠሩ፣ እባክህ ፍጥነትህን ቀንሰህ እና ለእግረኞች ቅድሚያ እየሰጠህ በጥንቃቄ መኪናውን ንዳው።,spk_019733898bd9,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-24.0,,,,16000,3,0 clip_4fedd06e2650,train,መኪናውን ይዘህ ከዚህ አደባባይ እንደወጣህ ወደ ቀኝ ታጠፍና፣ ወደ ታችኛው ሰፈር የሚወስደውን ትልቅ አስፋልት ተከትለህ አምስት መቶ ሜትር ያህል ቀጥ ብለህ ስትሄድ ባንኩን ፊት ለፊት ታገኘዋለህ።,spk_019733898bd9,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-21.2,,,,16000,3,0 clip_bc5000fe0f5f,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት(ኢቢሲ) በራሱ አቅም ያበለጸገውን የሞባይል መተግበሪያ(አፕ) በዛሬው ዕለት በይፋ አስመርቋል።,spk_019733898bd9,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-24.0,,,,16000,3,0 clip_189cf23785f7,train,"የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል ""ጊፋታ""  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ እና ሌሎችም ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የተለያዩ የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።",spk_019733898bd9,am,17.893,17.893,0.0,17.893,-19.0,,,,16000,3,0 clip_c48b34a1a8b9,train,በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የሰዋሰው ህጎችን በቃላት ከማሸምደድ ይልቅ፣ ተማሪዎች ቋንቋውን በተግባር እየተናገሩ፣ እያነበቡ እና እየፃፉ እንዲለማመዱ ማድረግ ቋንቋውን ቶሎ እንዲለምዱት ይረዳቸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.813,12.396,0.0,12.813,-21.7,,,,16000,3,0 clip_32bab01c48d3,train,በመሰረታዊና በተግባራዊ ስራዎች ተለይተው የተካሄዱ የትምህርት የጥናትና ምርምር ስራዎች በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ተረድቶ በትምህርት ዘርፉ ለሚስተዋሉ ችግሮች መፍትሄ ለማምጣት ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,13.854,13.538,0.0,13.854,-21.3,,,,16000,3,0 clip_8803c4beea83,train,የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ በበኩላቸው፥ ኮሚሽኑ የሀገር ልማትና ዕድገት ለማስቀጠል የሚያግዘውን ገቢ ከማስገባት ባለፈ በበጎ ተግባር በስፋት እየተሳተፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,15.133,15.133,0.0,15.133,-21.5,,,,16000,3,0 clip_ea237c435ca0,train,ውድድሩ ወጣቱ ስራ ፈጣሪ፣ ተወዳዳሪ እና በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖረው ከማስቻል ባለፈ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያለውን አቅም ለማውጣት ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-26.1,,,,16000,3,0 clip_8f573fbd1d9d,train,የስታርታፕ የፈጠራ ውጤቶች የዜጎችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳለጥ በኩል ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ፡፡,spk_019733898bd9,am,8.653,8.305,0.349,8.653,-28.2,,,,16000,3,0 clip_91fb6e1a321c,train,ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለኢንዱስትሪ ኢኮኖሚና ማህበረሰብ ዕድገት ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን በማንሳት፤ የአፍሪካ ክህሎት ሳምንት የአጀንዳ 2063 እና ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,13.774,12.92,0.0,13.774,-25.4,,,,16000,3,0 clip_4d3f858c18e9,train,ኢትዮጵያም የመዲናዋን ገጽታ በእጅጉ ለውጣ እንግዶችን በላቀ ዝግጅት ለመቀበል ተሰናድታለች። በርካታ ስኬቶቿንም በልምድነት ለማካፈል ተዘጋጅታለች።,spk_019733898bd9,am,11.454,10.899,0.0,11.454,-20.0,,,,16000,3,0 clip_de18dec53193,train,ለዚህ ደግሞ ወጣቶችን የዕቅዶቻቸው ማዕከልና ግንባር ቀደም አድርገው መስራታቸውን ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ለዜጎቿ ክህሎት ልማት የወሰደችው ርምጃ ለሌሎች አፍሪካውያን ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-25.5,,,,16000,3,0 clip_12809df9428f,train,ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ወቅት ከትምህርቱ ጎን ለጎን የተማሪዎች ህብረት እና ክበባት ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸው፣ የውሳኔ አሰጣጥ እና የአመራርነት ክህሎታቸውን በእጅጉ ያዳብርላቸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-19.6,,,,16000,3,0 clip_b5dc5610bed9,train,የሰርተፊኬት አገልግሎቱ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በከፍተኛ የደህንነት ደረጃዎች ባላቸው ቴክኖሎጂዎች የተጠበቀ እንዲሆን ያግዛል ነው ያሉት።,spk_019733898bd9,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-21.5,,,,16000,3,0 clip_bb2ac8f8d688,train,በማለዳ ተነስቼ ንፁህ እና ቀዝቃዛ አየር እየተነፈስኩ ቢያንስ ለሶስት ኪሎሜትር በእግሬ መጓዝ ልማድ ካደረግኩ ጊዜ ጀምሮ፣ ጤንነቴ ላይ እና በስራ አፈፃፀሜ ላይ ትልቅ ለውጥ ማየት ችያለሁ።,spk_019733898bd9,am,12.614,12.188,0.0,12.614,-22.4,,,,16000,3,0 clip_d8f9ea8b21f5,train,በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተው ቋሚ ኤግዚቢሽን ኢትዮጵያን ከዓለም ፈጣን የቴክኖሎጂ ዕድገት ጋር የሚያወዳድርና የትውልዱን መጻዒ ዕድል በፈጠራና ምርምር የሚያግዝ መሆኑን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_019733898bd9,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-21.2,,,,16000,3,0 clip_68f6b267f6a2,train,የጥናት እና ምርምር ስነ-ምግባር ጥብቅ ህጎችን ያካተተ ሲሆን፣ የሌሎችን የፅሁፍ ስራ ወይም ሀሳብ የራስ አስመስሎ ማቅረብ በምሁራዊው ዓለም ትልቅ ወንጀል ተደርጎ ይቆጠራል።,spk_019733898bd9,am,11.133,10.792,0.0,11.133,-21.8,,,,16000,3,0 clip_b9a6f94d6e75,train,በህክምናው ዘርፍ የዳበረው አዲሱ ቴክኖሎጂ ጥቃቅን መሳሪያዎችን ወደ ሰው የደም ስር በማስገባት የታመሙ ሴሎችን ለይተው መድሃኒት እንዲሰጡ ለማድረግ የሚያስችል ደረጃ ላይ ደርሷል።,spk_019733898bd9,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-24.8,,,,16000,3,0 clip_9b8861dc5c78,train,በጣም ጥቃቅን የሆኑ የቁስ አካላት በተመሳሳይ ጊዜ በሁለት የተለያዩ ቦታዎች ላይ የመገኘት እና እንደ ማዕበል የመንቀሳቀስ አስገራሚ ባህሪ እንዳላቸው የዘመናችን ሳይንስ አረጋግጧል።,spk_019733898bd9,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-23.4,,,,16000,3,0 clip_070d3b44850d,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንደገለጹት አገልግሎትን ለማጠናከር የፍትህና የፖሊስ ተቋማት በጋራ ተናበው መስራት አስፈላጊ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,14.733,12.977,0.94,14.733,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20090591004d,train,ዘላቂ ሰላምን በማፅናት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እውን ለማድረግ ባህላዊ የግጭት አፈታት ጥበቦችን በአግባቡ መጠቀምና ችግሮችን በሰላም መፍታት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.813,11.531,0.874,12.813,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_873c859387a7,train,የሐብሩ ወረዳ ነዋሪ ወይዘሮ በላይነሽ አራጋው በበኩላቸው፤  በጎ ፈቃደኞች  በአገልግሎት ብዛት አርጅቶ የተጎዳውን የሣር ክዳን ቤታቸውን በአዲስ ቆርቆሮ በመተካት ጭምር የተሻለ  አድርገው እንደሰሩላቸው ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.854,14.854,0.0,14.854,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c080a14867c,train,ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች እድሜ ልክ ህክምና የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ተገልጋዮች ይህንን ታሳቢ ያደረገ የህክምና ክትትል ማድረግ እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.254,10.322,1.198,12.254,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5a575480c84,train,ዓለም ዓቀፉ የልብ ቀን ተከታታይነት ያላቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ ነፃ የምርመራ አገልግሎት እና የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ በማድረግ እንደሚከበር ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.733,10.932,0.801,11.733,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3613689ec45,train,ድጋፉ ለታለመለት አላማ እንዲውል ይደረጋል ሲሉም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,5.753,4.619,0.771,5.753,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac9071215aba,train,በዚህም መሰረት የተማሪዎች ምዝገባ ከነሓሴ 26 ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መካሄድ መጀመሩን ጠቁመው ወለጆችም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆቻቸውን በሙሉ እንዲያስመዘግቡ አሳስበዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,12.793,11.567,0.493,12.793,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5f5cdfbb6a0,train,ይህም ፍትሀዊ የህክምና አገልግሎትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ ማሕበረሰብ ተኮር የጤና አገልግሎትን ለማስፋት የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.174,8.582,0.0,9.174,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30ba67895b2c,train,በኦሮሚያ ክልል ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተቀናጀ አግባብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,8.694,8.016,0.678,8.694,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6cff969e429,train,የህክምና ቁሳቁሶቹ ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዙ ገልጸዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,7.234,6.543,0.69,7.234,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46c14d613578,train,በዚህም ከ303 ሺህ የሚበልጥ  ሕዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,5.473,4.871,0.602,5.473,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d80b250855a6,train,ሐረር፤ ነሐሴ 11/2017 (አዜአ በሐረሪ ክልል የመጅሊስ ምርጫ ድምፅ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ገለጸ።,spk_b7365b8bd13e,am,14.153,12.425,0.514,14.153,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e13aa3c51739,train,በመሆኑም የክልሉን ልማትና ሰላም ዘላቂ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.813,7.375,1.107,8.813,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_386447317be2,train,“የሆስፒታሉ መገንባት ህብረተሰቡ በአቅራቢያው አስፈላጊውን ህክምና እንዲያገኝ ያስችላል “ ያሉት ደግሞ በልዩ ወረዳው የቆሼ ከተማ ነዋሪ አቶ ወንድይፍራው ይላቅ ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,12.073,10.042,1.164,12.073,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_010c33ded8c4,train,ዘንድሮ በአካባቢያቸው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ግንባታ በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸው የትምህርት ቤቱን ግንባታ እያገዙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.434,8.174,0.816,9.434,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc4bd539971d,train,ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር እና የአብሮነት መገለጫነቱን በተግባር መመልከታቸውንም ገልጸው፤ ኢሬቻ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መገለጫ የሆነ የጋራ እሴት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.213,11.643,0.57,12.213,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_420e7ee9a93d,train,የዘንድሮው በዓል ይህን በሚያጠናክር መልኩ ማክበራቸውን ተናግረው በበዓሉ ማክበሪያ ስፍራ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች በድምቀት ለማክበር ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.334,9.356,0.531,10.334,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89381ac018a5,train,ፋውንዴሽኑ ለሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተደረገውን ጨምሮ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የህክምና ቁሳቁሶች ለጤና ተቋማት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,14.114,13.678,0.436,14.114,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1dff08033ec,train,የሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ተማም አህመድ በበኩላቸው ለሆስፒታሉ የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ነው፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,14.534,12.965,0.659,14.534,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a02780673580,train,ባለፉት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸው ሰላምን ከማጽናት አኳያ አመርቂ ስራዎች መሠራታቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.254,9.295,1.095,11.254,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c84a6d6da27,train,በመድረኩ የዓለም መሪዎች ጥራቱ የተጠበቀ የጤና አገልግሎት ለሁሉም ተደራሽ የማድረግ ውጥን ያለበትን ደረጃ ተገምግሟል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.534,8.017,0.616,9.534,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0036cebb3510,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት "" በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት በአዲስ አበባ ሆረ ፊንፊኔ እና ዛሬ ደግሞ በቢሾፍቱ ሆረ ሀርሰዴ ተከብሮ በስኬት ተጠናቋል፡፡",spk_b7365b8bd13e,am,13.993,13.649,0.0,13.993,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b954f55c3479,train,ባህላዊ አሴቱን ጠብቆ ከትወልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገር ማልማትና መንከባከብ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.133,6.368,0.353,7.133,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dd28f132d26,train,እነዚህ ቴክኖሎጂዎች የፖሊስን ወንጀል የመከላከልና የመመርመር አቅም እያጎለበቱ መምጣታቸውን ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.253,6.506,0.748,7.253,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f6f68041716,train,በዚህም ከ17 በላይ ጤና ኬላዎች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት እየተደረጉ መሆኑን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.553,6.429,0.782,7.553,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_249f91b562ae,train,ኤጀንሲው በተለይም የትራፊክ አደጋ የሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎችን መስራቱንም አብራርተዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,9.594,8.219,0.81,9.594,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c1b1d303d9c,train,በአዲስ አበባ ከተማ በግንባታ ላይ የሚገኙት ሶስት አዳዲስ ሆስፒታሎች ለህዝባችን ጥያቄ ተጨባጭ ምላሽ ከመስጠት ባሻገር በሚሰጡት ዘመናዊ የህክምና አገልግሎት የልህቀት ማዕከል ሆነው የሚያገለግሉ ይሆናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_b7365b8bd13e,am,17.534,15.497,0.911,17.534,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c47c098b05d,train,የአሸንዳ በዓል በመቀሌ ከተማ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,6.713,5.129,1.115,6.713,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a623398bb9,train,ፋውንዴሽኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማስተባበር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,7.314,7.011,0.0,7.314,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_829ba89dfa2e,train,በሶማሌ ክልል የወጣቶች ዘርፍ የምክክር ሂደት በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_b7365b8bd13e,am,10.114,9.217,0.0,10.114,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50da06ffbcaf,train,ይህም የሃብት ብክነትን በመቀነስ፣ ጉልበትና ጊዜን በመቆጠብ ስኬትን በጋራ ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ገልጸው ዛሬ የተደረገው ስምምነትም ይህን የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.873,11.011,0.922,12.873,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cb6858517dc,train,በተለይ ከፍለው መታክም የማይችሉ ዜጎችን ተደራሽ በማድረግ ፍትሃዊ የህክምና አገልግሎትን ለማረጋገጥ ድርሻው የጎለ በመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ አስታውቀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,13.254,12.453,0.395,13.254,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4deb3c1d9e9d,train,መርሃ ግብሩ  ከምርመራ፣ ህክምና አገልግሎትና ከመድሃኒት አቅርቦት በተጨማሪ የጤና ትምህርትን፣ የደም ልገሳንና የቤት ግንባታን ያካተተ ነው ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.434,10.183,0.0,11.434,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff168398d4c2,train,የወንድማማችነት፣ የሰላምና የአብሮነት ኢሬቻ በድምቀት ማክበራቸውን የተናገሩት ደግሞ አቶ ፀጋዬ ሰይፉ ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,8.153,7.432,0.314,8.153,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f10238cc02d,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዶክተር ቦኮና ጉታ በወቅቱ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የጤና መሰረተ ልማቶችን ተደራሽ በማድረግና በቁሳቁስ በማደራጀት ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት በተቀናጀ አግባብ እየሰራ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,16.093,14.832,0.457,16.093,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a4f4dd349d,train,አገልግሎቱ ለቀጣይ አምስት ቀናት በከተማው ሶስት ጊዜያዊ ማዕከላት የሚሰጥ ሲሆን ፤ በዚህም የጤና አመራርና ባለሙያዎች፣ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችና ሌሎችም  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,13.073,11.446,0.687,13.073,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_387a9f51c355,train,አዲስ አበባ ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ይበልጥ ተነሳሽነትን የሚፈጥር መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,11.633,10.572,0.304,11.633,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f846830c820,train,ለአካል ጉዳተኞች ከተሰጡት በርካታ ድጋፎች መካከል ዘመናዊ የዓይነ ስውራን ትምህርት ቤቶች ተገንብተው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታውቀዋል ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,9.213,8.362,0.0,9.213,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a1f1f2230b3,train,በዓሉን ለማክበር ከወላይታ መምጣታቸውን የገለጹት አዳሙ ሸኖ፤ ኢሬቻ ኢትዮጵያ ካላት ድንቅ በዓል መካከል  ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመው፤ በተግባር አንድነትና ህብረትን እንደሚገልጽ መገንዘባቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.274,14.274,0.0,14.274,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_438d18f8747c,train,የሰላም ሚኒስቴር ለ14ኛ ዙር ያዘጋጀው ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ስልጠና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ተጀምሯል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.133,8.098,0.715,9.133,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf67990e2cca,train,በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ ፍሬሰንበት ወልደትንሳኤ እንደገለጹት ወጣቱን በብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሳተፍ ለህብረተሰቡ ከሚሰጡት  አገልግሎት  ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር  ያደርጋል ።,spk_4cf6618d8088,am,15.493,12.668,0.67,15.493,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_088d7119ea87,train,የሰላም ግንባታ የሀገር ግንባታ ሥራ መሆኑን በመግለጽ፤ እየታየ ያለውን ሀገራዊ ሰላም ለማፅናት ሀገራዊ ልማትን ማፋጠን ይገባል ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,9.133,8.815,0.0,9.133,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdcd82b1a7d8,train,ሰልጣኞች በቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው የአካባቢያቸውን ባህል፣ ቋንቋና ፍቅር በማስተማር፣ የሌሎችን ደግሞ በመማር ሀገራዊ አንድነት፣ አብሮነትና ሰላምን መፍጠር ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_4cf6618d8088,am,13.694,11.656,0.775,13.694,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c22cf5b19f17,train,ወላጆችና የትምህርቱ ማህበረሰብ የተማሪዎችን የትምህርት ሁኔታ በመከታተል የመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ በቂ የሆነ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,10.174,8.414,0.524,10.174,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17ddda2b86d5,train,ጉባኤው በሰላም መረጋገጥና በአደንዛዥ ዕፅ መከላከል ላይ የድርሻውን መወጣት በሚችልበት ዙሪያ ዛሬ በድሬዳዋ ውይይት አካሄዷል።,spk_4cf6618d8088,am,9.454,7.185,0.613,9.454,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf05e724315,train,የችግኝ ተከላና ደም ልገሳን ጨምሮ በ17 ዘርፎች በርካታ ወጣቶች ተሳትፎ ማድረጋቸውን ተናግረው በተሰጠው አገልግሎትም ከ409 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ከመንግስት ይወጣ የነበረን ገንዘብ ማዳን መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_4cf6618d8088,am,13.834,13.038,0.0,13.834,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0eb7eda672f,train,ተግባሩን እውን ለማድረግ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተውጣጡ ወጣቶች የሥነ ልቦና ግንባታ፣ የስራ ፈጣሪነት እና በሀገራዊ መግባባት ዙሪያ ስልጠና በመስጠት ለምረቃ ማብቃት ተችሏል ብለዋል፡፡,spk_4cf6618d8088,am,13.094,11.148,0.786,13.094,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c1bc644c27,train,በሰላም ሚኒስቴር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ስልጠና ዴስክ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መኮንን በበኩላቸው፤ በኢትየጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,11.674,9.355,0.734,11.674,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2547c7f9b36a,train,በመርሃ ግብሩ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰአዳ አብዱረህማን፣ የአፋር ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አሲያ ከማል፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር እንዲሁም የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_56cc04a3a893,am,22.453,20.73,0.357,22.453,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f096f0dc5c88,train,የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ በለውጡ ዓመታት ከሀገር አልፎ ቀጣናውን የሚያስተሳስሩ የዲሞክራሲ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ጥረት እያደረገች ነው።,spk_56cc04a3a893,am,12.573,11.782,0.347,12.573,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_029a1dafe26b,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ከአምስቱ የፍትህ ዘርፍ መሰረቶች አንዱ እንዲሆን መደረጉን ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,7.413,7.043,0.37,7.413,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5320a1eb166d,train,የከተማ አስተዳደሩ ለበዓሉ መከናወን ያለባቸውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማጠናቀቅ እንግዶችን በኢትዮጵያዊነት የእንግዳ አቀባበል ስርዓት መቀበሉንም ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,10.414,10.009,0.404,10.414,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10046f709e03,train,ኢሬቻ የገዳ ስርዓት መገለጫ ነው ያሉት ከንቲባው አብሮነት፣ወንድማማችነት እና አንድነት የሚንጸባረቅበት በዓል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.973,8.034,0.38,8.973,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d93f1fbac4a,train,ይሄውም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ሪፎርሙ የፍትህ ተቋማትን ለማጠናከር የወሰደችውን ወሳኝ እርምጃ የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,7.293,6.935,0.358,7.293,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7d3ffa26ca0,train,በዚህም ባለፉት ዓመታት ነፃ፣ ገለልተኛና ተዓማኒ የፍትህ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ ሪፎርም ማድረጓን ተናግረዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.174,7.825,0.349,8.174,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8088f7e2c5cf,train,የስድስተኛ ክፍልን የማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስድ ያገኘነው ተማሪ የአብጸጋ ታምራት በበኩሉ በክረምት የእረፍት ጊዜውን ሙሉ በሙሉ በጨዋታ ከማሳለፍ ይልቅ ጊዜውን በአግባቡ በመጠቀም ትምህርቱን እየተከታተለ እንደሚገኝ አስታውቋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.573,13.495,0.399,14.573,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87cc496d2679,train,በፍትህ ዘርፉ የተደረገው ሪፎርም የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ህጋዊና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ እንዲፈጠር አስችሏል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.653,7.805,0.344,8.653,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a1eac8e4cbd,train,ኢትዮጵያ ነፃ፣ ገለልተኛና ተዓማኒ የፍትህ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ ሪፎርም ማድረጓን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_56cc04a3a893,am,12.414,11.02,0.371,12.414,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5786af36fe8f,train,የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ ከፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ፈዴራል ጠበቆች ማህበር ጋር በመተባበር 30ኛ ዓመት የምሥረታና ዓመታዊ ጉባኤውን በአፍሪካ ሕብረት ማካሄድ ጀምሯል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,11.854,10.949,0.35,11.854,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cea1cbddbf1,train,ነዋሪዎች በጋራ ሆነው እንግዶችን እየተቀበሉ ይገኛሉ ያሉት ከንቲባው ወደ ቢሾፍቱ ለመጡ እንግዶች መልካም አቀባበል ላደረጉ የከተማዋ ነዋሪዎች ምስጋናም አቅርበዋል።,spk_56cc04a3a893,am,9.813,9.463,0.351,9.813,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4ae4170841a,train,የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት መልካም አስተዳደር ዲሞክራሲና ፍትሕን ለማስፈን የሚሰሩበት ጊዜ አሁን ነው ያሉት ሀላፊው፤ ሕብረቱ የተለያዩ የዲሞክራሲ ተቋማትን በማቋቋም ለፍትህ ስርዓት መስፈን አባል ሀገራትን እየደገፈ ነው ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.373,13.519,0.349,14.373,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75760d4897c0,train,በበዓሉ የሚታደሙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ምንም ዓይነት የአቅርቦት ችግር እንዳይገጥማቸው ከተለያዩ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,11.254,10.22,0.424,11.254,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_777581bac6d2,train,በሐምሌ 19/67 ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በበጎ ፈቃደኝነት የሰባተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎችን  ሲያስተምሩ ያገኘናቸው መምህር ብርሃኑ ከበደ  ትውልድን በእውቅትና በክህሎት ለመገንባት የራሳቸውን አሻራ በማሳረፋቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,20.053,17.826,0.357,20.053,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1eaa3440f0ef,train,የአፍሪካ ሕብረት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የያዛቸውን አጀንዳዎች ከግብ ለማድረስ የፍትሕ ተቋማትና የህግ ባለሙያዎች ለመልካም አስተዳደር መስፈንና የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናቸውን መወጣት አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,15.893,14.472,0.513,15.893,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_597d100595ff,train,በአፍሪካ ሀገራት ወደ መድብለ ፓርቲ ስርዓት በሚያደርጉት ሽግግር የፖለቲካ መረጋጋትን ለመፍጠር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,7.333,6.975,0.358,7.333,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6103f0fe3318,train,የቢሾፍቱ ከተማ ዘንድሮ በኮሪደር ልማት ተውባ እንግዶቿን በደማቅ ሁኔታ መቀበሏንም ጠቅሰዋል።,spk_56cc04a3a893,am,6.413,5.95,0.464,6.413,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa5d4ebe69b9,train,ከዚህ ጎን ለጎን በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎችና በዓሉ በሚከበርበት ሥፍራ በዘመናዊ የደኅንነት ካሜራዎች የታገዘ የጸጥታ ሥራ እንደሚጠናከርም ገልፀዋል።,spk_56cc04a3a893,am,12.213,11.318,0.365,12.213,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3504ebb173b0,train,"የዘንድሮው ኢሬቻ "" ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት "" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።",spk_56cc04a3a893,am,4.934,4.57,0.363,4.934,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7db884455335,train,የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጽህፈት ቤት ዋና ኃላፊ አምባሳደር ሞሐመድ ኤል አሚን ሱፍ የምስራቅ አፍሪካ የህግ ማህበረሰብ የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063ን ግብ ለማሳካት ያግዛል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.653,13.334,0.348,14.653,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb5e91473eb6,train,የምስራቅ አፍሪካ የህግ ማህበረሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበርና የሌሎች የቀጣናው ሀገራት የፍትሕ ተቋማት ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,10.573,9.476,0.348,10.573,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f35361524ac,train,በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የሞት መንስኤዎችን መለየት የሚያስችል መረጃ እንደሚሰጥ የገለጹት ዶክተር ደረጀ፤ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን አፈፃፀም መገምገም ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_9c054ad076f4,am,15.373,14.0,0.382,15.373,-21.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a4ba40617b61,train,ከወባ በሽታ ጫና ጋር የሚፈጠርን የመድኃኒት እጥረት መቅረፍና በቅርበት የማይገኙ ውድ መድኃኒቶችን ማኅበረሰቡ ሳይጉላላ እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑን አመልክተዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.233,8.947,0.331,10.233,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbe094b84a45,train,የልብ ህመም አብዛኛውን ጊዜ በደም ስሮች ውስጥ በሚጠራቀም አላስፈላጊ ስብ ምክንያት ስለሚከሰት ጤናማ አመጋገብን መከተል እና ዘወትር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ህመሙን አስቀድሞ ለመከላከል ይረዳል።,spk_9c054ad076f4,am,13.793,12.002,0.386,13.793,-25.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_91f191139dd4,train,ቤት ከሚገነባላቸው መካከል ወይዘሮ አልማዝ ተስፋዬ  በሰጡት አስተያየት፤  በቀን ሥራ የሚያገኙት ገቢ ከቤት ውስጥ ፍጆታ አልፎ ቤት ለመስራት እንዳላስቻላቸው ገልጸዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.534,10.162,0.372,10.534,-22.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1403c5c84c15,train,በሰውነት ላይ የሚወጡ ያልተለመዱ እባጮች እና የቆዳ ቀለም ለውጦች የካንሰር ወይም የሌላ ከባድ በሽታ ምልክት ሊሆኑ ስለሚችሉ ወዲያውኑ ሀኪም ቤት ሄዶ ማሳየት ያስፈልጋል።,spk_9c054ad076f4,am,13.674,11.64,0.446,13.674,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a1efc3f04df8,train,ሰዎች በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሲሆኑ ሰውነታቸው የሚያመነጨው ሆርሞን የልብ ምትን እና የደም ግፊትን ስለሚጨምር በረጅም ጊዜ ሂደት ለልብ በሽታ ያጋልጣቸዋል።,spk_9c054ad076f4,am,13.993,11.346,0.303,13.993,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d63cbec63791,train,ምግቡን ገና እንዳቀረብከው በጣም የሚያስጎመጅ እና የሚስብ ሽታ ቢኖረውም፣ ቀምሼው ሳየው ግን ከጠበቅኩት በላይ ጨው ስለበዛበት እና ስለሚያቃጥል መብላት አልቻልኩም።,spk_9c054ad076f4,am,12.393,10.246,0.0,12.393,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e99a62950384,train,በሚቀጠሩበት የሥራ መስክ አግባብ ካለው የምዘና ማዕከል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ እንዲያገኙ የሚያደርግ ስለመሆኑም አብራርተዋል።,spk_9c054ad076f4,am,8.454,8.098,0.356,8.454,-20.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f5c1e58197e,train,ከአካባቢያዊ አስተሳሰብ በመውጣት ዓለምአቀፋዊ እውቀትን ማስጨበጥና የማህበረሰቡን ሕይወት የሚቀይሩ የምርምር ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ሚኒስትሩ  ጠቁመዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.834,9.871,0.0,10.834,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_976887517a45,train,የወጣቶቹ የበጎ ፋቃድ ስራ በችግኝ ተከላ፣ በማጠናከሪያ ትምህርት፣ በደም ልገሳ፣ የአረጋዊያንና አቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ፣ በትራፊክ ማስተናበርና ሌሎችም መስኮች አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3bf60117449,train,በመሆኑም በክረምቱ ከ2 ሚሊዮን 90 ሺህ በላይ ወጣቶች ለአገልግሎት መዘጋጀታቸውን ጠቅሰው በዚህም ከ4 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች አገልግሎት የሚያገኙ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ee413ec6d34,train,የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ የሦስት ዓመት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው፤ በግማሽ ጊዜው ክንውኑ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_efed7d32e167,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26977aa00aef,train,ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚያስተዋውቁበት ዝግጅት መኖሩንም ጠቅሰው፤ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዝግጅቶቹ ማብቂያ እንደሚሆን አስታውቀዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.534,7.144,0.39,7.534,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5892cad18c90,train,ከፌዴራልና  ከክልል ፀጥታ አካላት ጋር በጋራ  መስራት የሚቻልበትን  ሁኔታ ሲፈጥር መቆየቱንም አንስተዋል።,spk_efed7d32e167,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a85ab6d55001,train,“ጥርን በባሕርዳር”   የቱሪዝም እንቅስቃሴን የበለጠ በሚያነቃቃ መልኩ እንደሚከበር የባህር ዳር ከተማ የአስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ገለፁ።,spk_efed7d32e167,am,8.254,7.92,0.0,8.254,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff821d2c655b,train,በግልና አካባቢ ንጽህና አጠባበቅና በአጎበር አጠቃቀም ዙሪያ ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማሳደጊያ ትምህርት መሰጠቱን ገልጸው ከ2 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ የአልጋ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱንም ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,11.174,10.739,0.0,11.174,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_892413041e3f,train,ዘንድሮ ሰባት የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶችን በማቋቋም ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን የገለፁት ደግሞ የማእከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬ ናቸው፡፡,spk_efed7d32e167,am,9.534,9.055,0.0,9.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f7e6ce0c58f,train,በተለይም በምስራቅ እና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች፣ ሆሮ ጉዱሩ፣ ቄለም ወለጋ፣ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር እና ጅማ ዞንን ጨምሮ ስርጭቱ ጎላ ብሎ በሚታይባቸው አካባቢዎች የመከላከል ስራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_efed7d32e167,am,11.733,10.99,0.0,11.733,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10cad1e9dfb8,train,ህብረተሰቡ በተለያዩ ጊዜያቶች በመድሃኒት አቅርቦት ችግር የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ሲያነሳ መቆየቱን አስታውሰው፥ የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም ችግሮቹን በዘላቂነት ከመፍታት አኳያ አጋዥ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡,spk_efed7d32e167,am,10.774,9.966,0.389,10.774,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_542bd06cb73b,train,በግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኩ የአፋር ክልል የፀጥታ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_efed7d32e167,am,3.893,3.893,0.0,3.893,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc0eb39be7b7,train,ኮሌጁ በአፋር ክልል ለሚገኙ የፀጥታ አመራሮች በቀጣይ በአቅም ግንባታ ስልጠና አብሮ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሂዷል።,spk_efed7d32e167,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26d3638f8768,train,የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የኦሮሚያ ሸገር ከተማ ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል፡፡,spk_efed7d32e167,am,13.254,11.979,0.0,13.254,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28bc4d373054,train,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የዲጂታል አሰራር በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሰረት መስቀሌ ተናገሩ።,spk_efed7d32e167,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5e46ea694f2,train,በአገር ደህንነት፣ በአመራር ስትራቴጂና የኢትዮጵያ ጥቅም በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ ስልጠናዎችን በመስጠት የራሱን አበርክቶ ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.654,7.293,0.0,7.654,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47169e589b7e,train,የአምቦ ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ትራፊክ ደህንነት ቡድን መሪ ምክትል ኢንስፔክትር እመቤት ተሾመ በበኩላቸው የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም አካላት ርብርብ ጉልህ ድርሻ አለው ይላሉ።,spk_efed7d32e167,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a27ba2ec8fcc,train,የባለስልጣኑ የስራ ሃላፊዎች የአገልግሎቱን የአዳማ እና አዲስ አበባ የህክምና መሳሪያዎች እንዲሁም መድሀኒቶች አያያዝና አጠቃቀም ያለበትን ሁኔታ ጎብኝተዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49641d587233,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር እርስ በእርስ የመተባበር ባህል  እያደገ መምጣቱን የተናገረው ሌላው የከተማው ነዋሪ ወጣት ደጉ ዱሻብ ነው።,spk_efed7d32e167,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e64afc0cacc5,train,“ተቋማዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት በአጭር፣  መካከለኛና ረጅም ጊዜ የተለያዩ ኮርሶችን በመስጠት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የሚያስችለን መሆኑን ተረድተናል” ሲሉም አክለዋል ።,spk_efed7d32e167,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c8275ad4379,train,በቀጣይ ቀናትም የኪነ ጥበብ የባህል ፌስቲቫል፣ የገና ጨዋታ፣ የመፅሐፍ አውደ ርዕይና የማዕድ የማጋራት መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d86aac0232d6,train,የኮሌጁ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ኪሮስ ሃጎስ በወቅቱ እንደገለጹት ኮሌጁ ላለፉት ዓመታት ስትራተጂክ መሪዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ሲሰጥ ቆይቷል ።,spk_efed7d32e167,am,9.213,8.589,0.0,9.213,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cf7412666c0,train,በበጀት ዓመቱ አራት ወራትም የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት፣ ውኃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና ጉድጓዶችን የማዳፈን ስራ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,9.133,8.779,0.354,9.133,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96278ba2643c,train,ስትራቴጂክ አመራር ለማፍራት በሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ  አስታወቀ።,spk_efed7d32e167,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b376721078f,train,"ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ""ጥርን በባህር ዳር"" የተለያዩ ሃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።",spk_efed7d32e167,am,9.854,8.923,0.378,9.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afea9e4299a5,train,በአጠቃላይ በክልሉ ከተከናወነው የቤት ለቤት ኬሚካል ርጭት ስራ ባሻገር በጎ ፈቃደኞችንና ማህበረሰቡን በማሳተፍ በተሰራው ስራ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e89554b94e7c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዲስ ከተመረጡት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።,spk_efed7d32e167,am,6.734,6.421,0.0,6.734,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33dd81a8a158,train,በነገው እለት በዘመቻ ለሚጀመረው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሥራም የቦታ ልየታ፣ የመስሪያ ግብአቶች ስርጭት እና የሰው ሀይል ምደባ ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተመላክቷል።,spk_efed7d32e167,am,8.454,7.933,0.0,8.454,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dda4b9035b,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ፕሮግራምና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከተማ ቀውይ እንዳሉት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ለውጤት መሻሻል ጉልህ ድርሻ አለው።,spk_a8de8900e61f,am,13.694,12.75,0.0,13.694,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aab0478086b4,train,በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ በመምከር ለችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመሻት የሁላችንም ጥረት፣ ትብብርና ተሳትፎ ያስፈልጋል ሲሉም ዋና ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.893,8.564,0.0,8.893,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76cec478f4f0,train,በሶስት ወራት ውስጥ የቤትሥራውን አከናውነው የሀምበሪቾ ተራራ ዳግም 777 ክፍልን እውን አድርገዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_677ca6eca530,train,የወልዲያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዱባለ አብራሬ በበኩላቸው እንደገለጹት የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚቻለው ሁሉም ለሰላም መስፈን በቁርጠኝነት ሲሰራ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,12.733,11.546,0.448,12.733,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53a681a03fd5,train,በአዘርባጃን ባኩ ከ23 እስከ 28 ቀን 2006 ዓ.ም በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) 8ኛው ጉባኤ ወቅት የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ሥርዓትን የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ አድርጎ መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_a8de8900e61f,am,20.213,19.077,0.0,20.213,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d84198d30cc,train,ከ12 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ በአካባቢው የሚገኙ 4 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎችን የመድኃኒት አቅርቦት ችግር ለማቃለል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤቶችን በመገንባት የማስረከብ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝም አስታውቀዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,14.254,13.407,0.35,14.254,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82e629036365,train,በመድረኩ ላይ ከሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በተጨማሪ የፖለቲካ ፓርቲ ምክር ቤት ተወካዮች፣የኃይማኖት አባቶችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮችም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,10.766,0.456,12.014,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b15c9a2f9b02,train,የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ በበኩላቸው፥ ከቻይና ጋር በተለያዩ የህብረተሰብ ጤና ጉዳዮች ላይ በትብብር እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51bdab730498,train,በደሴ ዙሪያ ወረዳ የ038 ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ እቴነሽ አባቡ በበኩላቸው መኖሪያ ቤታቸው በአገልግሎት ብዛት አርጅቶ በመፍረሱ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.094,11.427,0.36,12.094,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71aaab29ba02,train,"በተለይ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው የ""አክሪዴሽን "" ምዘና ውጤታማ መሆኑን ጠቅሰው፤  በቀጣይም ባለሙያዎችን በአግባቡ በመያዝ የጥራት ደረጃውን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።",spk_a8de8900e61f,am,14.213,13.17,0.0,14.213,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92d27a09612e,train,ከተሸላሚዎች መካከል በአገር አቀፍ ደረጃ 592 ነጥብ በማምጣት የመጀመሪያና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር እንደሚገኝበት ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.094,9.77,0.323,10.094,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81a63254aa62,train,በመሆኑም በዚህ ሂደት በተለይም የሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መሰል የውይይት መድረኮች በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.614,11.788,0.0,12.614,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_586deaff0486,train,ለዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተሞክሮ በመቀመር አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎች በመቀየስ ተግባራዊ እየሆነ ነው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5348190be1f2,train,ይህም በሰሩት ወንጀል ተፀፅተው ህብረተሰቡን በልማት እንዲክሱ በተለያዩ የሙያ መስኮች በማሰልጠን አምራች ዜጋ እንዲሆኑ ማስቻል ይጠበቃል።,spk_a8de8900e61f,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1ae86e437eb,train,በተለይም እነዚህን ባህላዊ እሴቶች በጥናትና ምርምር በማዳበር ሁሉንም ተጠቃሚ ለሚያደርገው የጋራ ትርክት ግንባታ እንዲውል የሚደግፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.614,10.226,0.0,10.614,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0eb350adbe19,train,በሁሉም ዘርፍ በተፈጠረው ተጽዕኖና የቀጣናው እጣፈንታ ከኢትዮጵያ አቅም ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ያልነበራቸው ሀገራት ጭምር ግንኙነት እንዲኖራቸው መፈለጋቸውን ሚኒስትሯ ገልጸዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,15.293,13.413,0.55,15.293,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74a0136f4bab,train,የግብአትና መምህራን እጥረት በትምህርት ጥራቱ ላይ ተግዳሮት እንደነበሩም አንስተው ይህም ዘርፉ በአገር አቀፍ ደረጃ 58 ከመቶ ብቻ ሽፋን እንዲኖረው ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.694,10.111,0.0,10.694,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eee12d3b6bc5,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዳዊት ሀየሶ (ዶ/ር)  እንዳሉት ፤ ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f3d3628645b,train,በከተማ አስተዳደሩ እየተከናወኑ ለሚገኙ የልማትና የሰላም ግንባታ ተግባራት ስኬታማነት ሕብረተሰቡ እያደረገ ያለውን እገዛ ይበልጥ አጠናክሮ እንዲቀጥልም  ጠይቀዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37db20c29aae,train,ጤናማ አመጋገብ በመከተል (እንደ ፍራፍሬ፣ አትክልት፣ ጤፍ፣ ባቄላ እና ዓሣ በመመገብ)፤,spk_a8de8900e61f,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8abf856480e5,train,በክልሉ በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን የላብራቶሪ አገልግሎት የሚገመግም መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93114d72dfa6,train,የተከናወነው ተግባር በገንዘብ ሲተመን ከ586 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑን  ጠቁመው የተገኘው አበረታች ውጤት እስከ መስከረም ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,14.053,12.678,0.77,14.053,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a19013a2c6d5,train,የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገራዊ ጉዳይ ላይ መምከር ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ የወደፊት እጣ ፋንታ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,11.088,0.0,12.014,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5b357e2469a,train,ጉዳት እንደሌላቸው ያልተረጋገጡ እፅዋትን ከመጠቀም በመቆጠብ፤,spk_a8de8900e61f,am,4.973,4.603,0.37,4.973,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c458a9b63cc,train,ማረሚያ ቤቶች ወጥ የሆነ አደረጃጀትና አሰራር ኖሯቸው ታራሚዎችን ማነጽና ማረም እንዲችሉ ትኩረት መስጠቱን የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል የኑስ ሙሉ ገለጹ።,spk_a8de8900e61f,am,11.733,11.432,0.301,11.733,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae372f9e14f3,train,የትምህርትን ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ የሚቻለው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ማስፋፋት ሲቻል መሆኑን ያስረዱት አቶ ከተማ ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት በየደረጃው መሠራት እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,11.348,0.0,12.014,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcaf9f4fc031,train,የምርምርና የጥናት ተቋማት የኢትዮጵያውያን ነባር ባህላዊ እሴቶች ላይ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ ዘላቂ ሰላምና የበለፀገች ሀገር እውን እንድትሆን ለጋራ ትርክት ግንባታ ማዋል ይገባል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddf531ae213a,train,የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባትና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክሩ የባህልና ኪነጥበብ ሥራዎችን እንደሚያቀርቡም ጠቁመዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3b8a60ed09e,train,በዓሉ በአደባባይ በሰቆጣ ከተማና በብሔረሰብ አስተዳደሩ ከነሐሴ ወር  አጋማሽ ጀምሮ  እንደሚከበር ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.894,7.559,0.0,7.894,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6a49aba5778,train,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሆሳዕና ከተማ ""የሴቶች፤የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_a8de8900e61f,am,13.614,12.622,0.35,13.614,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d1abdab44bc7,train,የዛሬው ድጋፍ በተለይም የኮሌራ በሽታ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የቅድመ መከላከል ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ ጉልህ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.213,7.88,0.334,8.213,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a977dae5d73,train,እነዚህ አዲስ የአውስትራሎፒቲከስ ዝርያ ጥንታዊ ግኝቶች ለኢትዮጵያና ለዓለም የሳይንስ ማህበረሰብ ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.934,7.524,0.409,7.934,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fdbd56126da,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማን አስመልክቶ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0aa87f2e744,train,በመሆኑም ቡሳ ጎኖፋ ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ተግዳሮቶች በራስ አቅም ጠንካራ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ምቹ መደላድል እየፈጠረ መሆኑን ነው ምክትል ፕሬዝዳንቱ የተናገሩት።,spk_60ecffd12b7a,am,11.354,10.192,0.595,11.354,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b88c87b7289,train,ትምህርት ቤቱን ለተማሪዎች ምቹ ለማድረግ በተደረገ ጥረት ተሳትፎ አድርገናል ያሉት ደግሞ የሶር-ዓምባ 1ኛ እና  መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ፣ ተማሪና መምህራን ሕብረት ሰብሳቢ አሊ ሁሴን ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.153,13.014,0.302,14.153,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed5f3c6d8698,train,የሆስፒታሉ ግንባታም የማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት ለማሻሻል ወሳኝ ሚና እንደሚኖረውም አመልክተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,5.954,5.489,0.465,5.954,-25.7,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ff7b34d5230d,train,በከተሞቹ ተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት ያደረገ የግንዛቤ፣ የምርመራና መድሃኒት እንዲጀምሩ የማድረግ ሥራ በመስራት ኤች አይ ቪን የመከላከልና መቆጣጠር ሥራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,12.954,11.907,0.0,12.954,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d5ba5a6f1d15,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅም እያለን የሌሎችን እጅ እንድናይ የተደረገበትን ባህል በመስበር አዲስ ታሪክ ለማስመዝገብ ያስጀመሩት ውጥን ውጤት  የተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_60ecffd12b7a,am,10.514,10.192,0.0,10.514,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6cc857c4c1fe,train,ከፈታኞች ጋር በመተባበርም የዘንድሮውን ፈተና በስኬት ለማጠናቀቅ ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.114,6.507,0.607,7.114,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_07c74fb85f6c,train,ሜካፕ አርቲስቶች በፊልም ውስጥ የገፀ-ባህሪያትን እድሜ ለመጨመር፣ የጉዳት ጠባሳ ለማሳየት ወይም ወደ ተለየ ፍጡር ለመቀየር የሚጠቀሙበት የልዩ ተፅእኖ ጥበብ አስገራሚ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,16.514,13.045,0.584,16.514,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_10ef64da992f,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ዲጂታላይዝ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከኢፌደሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት እና ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.393,13.049,0.575,14.393,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1a7cd6ad761,train,በማስጀመሪያው መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አሊ ይማም እንዳመለከቱት፤ በዞኑ ለወባ በሽታ ተጋላጭ ወረዳዎች ተለይተው የመከላከል ሥራው በትኩረት እየተከናወነ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,13.354,12.072,0.307,13.354,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc6449cffb82,train,በጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ደም የለገሰው ወጣት አስመላሽ ገብሬም ደም መለገስ በጤና ተቋማት የሚስተዋለውን የደም አቅርቦት ችግር ያቃልላል ብሏል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.633,10.156,1.075,11.633,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8f1201cd5891,train,ሁሉም አጋር አካላት የሚከናወኑ ተግባራትን ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ጠቁመው መሰል የሃብት ማሰባሰብና የድጋፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.194,8.541,0.0,9.194,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0723ff3aabeb,train,የጂማ አርጆ  ወረዳ  አስተዳዳሪ አቶ  አበበ ታምሩ በበኩላቸው በወረዳው በመንግስት እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ የ13 ፕሮጀክቶች ግንባታ መጠናቀቁን ተናግረዋል ።,spk_60ecffd12b7a,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9105b5563ba5,train,በምስራቅ ወለጋ ዞን  ባለው ሰላም  ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎች ለማከናወን መቻሉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_60ecffd12b7a,am,7.593,7.257,0.0,7.593,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5169184cec09,train,በሲዳማ ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የሚውል ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_60ecffd12b7a,am,9.674,8.579,0.711,9.674,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b24fb3e6dcf,train,በተለይም የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.513,5.668,0.402,6.513,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3b1ccbb3515,train,እነዚህ ስኬቶች በመንግስት  ቁርጠኝነት እና በአጋር አካላት ያልተቋረጠ  ድጋፍ የተገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8699b1a26424,train,ወጣቶች በተደመረ አቅም በመንቀሳቀስ ለኢትዮጵያ ብልጽግና የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ጠቁመው፤ የአጋር አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ማደግ እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.713,11.054,0.66,11.713,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2fbb026c2c1,train,የልጆችን ስነ ልቦና ጤናማ አድርጎ ለማሳደግ ወላጆች አካላዊ ቅጣትን ከመጠቀም ይልቅ በውይይት ማሳመን እና ልጆች ስሜታቸውን የሚገልፁበትን ድባብ መፍጠር አለባቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.914,11.931,0.464,12.914,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8852044e5d8,train,የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጀማል ሞላ በበኩላቸው እንዳሉት፤ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በርካታ ወገኖችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.354,8.936,0.363,10.354,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_75d76b0d0183,train,የኢሬቻ በዓል የባህላዊ አልባሳት ገበያ የበለጠ እንዲነቃቃ በማድረግ ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያስገኘላቸው መሆኑን በባህል ልብስ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገለጹ።,spk_60ecffd12b7a,am,10.954,10.403,0.0,10.954,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7f15623bcee4,train,"በዚህም በ2017 በጀት ዓመት ""በትምህርት ለትውልድ"" ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማሳተፍ 58 ቢሊየን ብር በሚገመት ሃብት በመሰብሰብ የትምህርት ቤቶችን ጥራትና ደረጃ ማሻሻል ያስቻለ ስኬታማ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,15.393,13.467,0.0,15.393,-32.3,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_48d761f8921d,train,የአንጋፋው የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ አዘጋጅ እና ተዋናይ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ባለውለታ እንደነበር አስታውሰዋል፡,spk_60ecffd12b7a,am,7.314,6.783,0.531,7.314,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed68265cea14,train,የውሃ ተቋማቱ ከ81 ሺሕ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የንጹሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረጋቸውን ጠቁመው፤  የዞኑን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ሽፋን ከነበረበት 58 በመቶ ወደ 62 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.114,12.412,0.315,13.114,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c068bd68ee95,train,ዘንድሮ 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ሲሆኑ 50 ትምህርት ቤቶች ደግሞ መቶ በመቶ ያሳለፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.993,8.757,0.0,10.993,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_120ee2aa474c,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም አስጀምረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.553,8.794,0.0,9.553,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba52376e16cd,train,ደም ማነስ ያለባቸው ሰዎች ቶሎ ቶሎ የመድከም እና የአየር ማጠር ስሜት ስለሚያጋጥማቸው ቀይ ስጋ እና ጥቁር አትክልቶችን በብዛት መመገብ ይኖርባቸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.434,11.483,0.708,13.434,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f602ea7a05a,train,የህይወት አጋርን ወይም የቅርብ ቤተሰብን በሞት በማጣት የሚፈጠረው ጥልቅ ሀዘን የተለያዩ ደረጃዎች ያሉት እና የራሱን ጊዜ የሚወስድ ተፈጥሮአዊ ሂደት በመሆኑ፣ ስሜቱን ለማቋረጥ መቸኮል አያስፈልግም።,spk_60ecffd12b7a,am,16.034,13.335,0.478,16.034,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d8cdd5545b21,train,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት በጀት በተጨማሪ ከኢንደስትሪዎች እና ከግል ሴክተሮች ጋር ጠንካራ ትስስር በመፍጠር፣ የምርምር አቅማቸውን ማሳደግ እና የገቢ ምንጫቸውን ማብዛት ይኖርባቸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.713,12.787,0.644,14.713,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c6e32ccd25c,train,የኢትዮጵያን የኪነጥበብ ሙያ ለዓለም ያስተዋወቀ አንጋፋ የቴአትርና የሀገር ባለውለታ እንደነበርም አስታውሰዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e68b030ca80b,train,የውጭ ምንዛሬ ተመን መለዋወጥ አስመጪ እና ላኪ ነጋዴዎች ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ስለሚያሳድር ማዕከላዊ ባንኮች ተመኑን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን ይወስዳሉ።,spk_60ecffd12b7a,am,13.073,10.613,0.495,13.073,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_447cd4e2b5ea,train,ከነሐሴ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል የመጅሊስ ምርጫ የሚካሄድ መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመላክታል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.473,9.583,0.43,10.473,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_839d1295afd0,train,በከተማዋ ፈጠራና ፍጥነት በታከለበት መንገድ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን ማነቃቃቱን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.313,8.813,0.5,9.313,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67a79df1da2d,train,በኦሮሚያ ክልል የዶዶላ ኢፈ ቦሩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ካሊድ በሽር በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,14.674,13.787,0.0,14.674,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2cbe36dd50a9,train,የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂው ገብሬ ይሁኔ የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ተሻግሮ ለድል መብቃት እጅግ አስደሳች መሆኑን ገልጾ ተመራቂ ተማሪዎች እውቀታቸውን ወደ ተግባር እንዲቀይሩ ጥሪ አቅርቧል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.594,11.147,0.419,12.594,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8163725eee02,train,ለበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ውጤታማነት ተገቢው ድጋፍና ክትትል እንደሚደረግም አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,5.753,5.285,0.469,5.753,-31.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_d4e12add2da9,train,ለ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ሁለት ሚሊዮን ያህል ጎብኚዎች ወደ ከተማዋ ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ያነሱት አቶ ቻላቸው ለዚህ ደግሞ እንግዳ ተቀባይ የሆነው የጎንደር ህዝብ በጉጉት እየጠበቀ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.194,11.836,0.358,12.194,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9e300adcb605,train,በህብረተሰቡ ተሳትፎ ለሚገነቡ የሕክምና እና የትምህርት ፕሮጀክቶች የድርሻቸውን እንደሚወጡ የተናገሩት ደግሞ ወይዘሮ ለይላ ነጋሽ የተባሉ የልዩ ወረዳው ነዋሪ ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,10.914,10.115,0.345,10.914,-27.3,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_349985c105f5,train,1446ኛው የአረፋ በዓል ነገ አርብ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,6.434,5.427,0.619,6.434,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_204f7fc2609f,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ትናንት አስተላልፈዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,9.793,8.856,0.0,9.793,-33.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cf9a9a587a3a,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ለማዘመን በተለይ በወላይታ ሶዶ፣ ሳውላ እና አርባምንጭ ከተሞች ምድብ ችሎቶችን በማቋቋም የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.114,10.739,0.481,12.114,-33.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5665bcf54e03,train,በደቡብ ኦሞ ዞን ከመድሀኒት አቅርቦት ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ችግር በመፍታት ፍትሀዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_c982bba00d48,am,14.254,12.679,0.0,14.254,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b655115f1ed6,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,8.774,7.882,0.0,8.774,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb3104bd80e,train,በማእከሉ አገልግሎት ለመስጠት ከተገኙት ሰራተኞች መካከል አቶ አለማየሁ ታፈሰ፤ ለህዝባችን ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,12.228,0.0,13.614,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b83751f684,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በግእዝ ቋንቋ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ለ3ኛ ጊዜ ላስመረቃቸው  ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መርሃ-ግብር አካሄዷል።,spk_c982bba00d48,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b939a933b05c,train,የክልሉ ጤና ቢሮ በየደረጃው ለሚገኘው አመራርና የዘርፉ ተዋናዮች ያዘጋጀው ክልላዊ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የንቅናቄ መድረክ በባህር ዳር  ተካሄዷል።,spk_c982bba00d48,am,14.493,12.411,0.0,14.493,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74420f27e7d6,train,በዚህም መሰረት በተቋማት የህዝብን የመገልገል ፍላጎት በተሟላ መልኩ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ጥረት ይደረጋል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.973,9.573,0.0,10.973,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_0e308a38a0ef,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,11.896,0.0,13.614,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_00e88f82f578,train,በፌስቲቫሉ መክፈቻ የክልሉ ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል።,spk_c982bba00d48,am,11.934,11.62,0.0,11.934,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f6b80837af,train,ከዚህ በተጨማሪ ለማህበረሰብ ሞዴል ፋርማሲ ግንባታው እና ለቁሳቁስ ግዢ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.733,10.22,0.0,10.733,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c30a88edf184,train,ፌስቲቫሉ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች ወደ ፊት ማምጣትና ማበረታታት እንደሚያስችልም አመልክተዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_583313e98d5f,train,"ኮሚሽኑ ""የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሀሳብ ከአካል ጉዳተኞች ጋር በደሴ ከተማ መክሯል።",spk_c982bba00d48,am,14.213,12.596,0.0,14.213,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40a0ce762514,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ለህዝብ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ፋይዳው የላቀ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.774,11.67,0.0,12.774,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ee59201f00b,train,በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት ከበጎ ፈቃደኛ ለጋሾች 71 ሺህ 878 ዩኒት ደም ተሰብስቦ ጥቅም ላይ ማዋል እንደተቻለም ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_c982bba00d48,am,16.174,13.744,0.0,16.174,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7021c997a407,train,በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በመንግስትና በማህበረሰቡ የተከናወነው ቅንጅታዊ ስራ አመርቂ ውጤት ማስገኘቱንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d86a8e0a082,train,የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትን በማጠናከር መደጋገፍን አጉልቶ ያሳየ መልካም ተግባር መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ።,spk_c982bba00d48,am,13.973,11.373,0.0,13.973,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ff32997cd0f,train,ማዕከሉ ለዜጎች የተሟላ የመንግስት አገልግሎት በመስጠት የመዲናዋን ስማርት ሲቲ ግንባታ የሚያግዝና የዜጎችን ኑሮ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c982bba00d48,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55c598f1ceb1,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_c982bba00d48,am,7.934,7.596,0.0,7.934,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4c729c0cb43,train,ማዕከሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት የተሟላለት በመሆኑ ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የጸዳ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_c982bba00d48,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_10787923eac8,train,የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ደስታ ጋልቻ በወንዶች ዘላቂ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ላይ ግንዛቤን ለማስፋት ዩኒቨርሲቲው የበኩሉን እንደሚወጣ ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.694,15.694,0.0,15.694,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9194fa409760,train,በስልጠናው ማጠቃለያ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ፣ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1464ca318110,train,በክልሉም  ከ3 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ አባዎራዎችና እማዎራዎች በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባልነት ታቅፈው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው ተመላክቷል።,spk_c982bba00d48,am,11.653,11.217,0.0,11.653,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eab06e0d0ae0,train,"የካፊቾ ዘመን መለወጫ በዓል ""ማሽቃሮ"" የሰላም፣ የአንድነትና የሥራ ባህል እሴቶች ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ ማስረሻ በላቸው ገለጹ።",spk_c982bba00d48,am,18.694,18.179,0.0,18.694,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce92336dc2c1,train,በዚህም ዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ከወረቀት ነፃ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ነባር ፋይሎችን ጨምሮ ሰነዶቹን ስካን የማድረግ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.254,10.781,0.0,12.254,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc6b8e9beb21,train,በአገልግሎቱም  ከ63 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተጠቃሚ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_c982bba00d48,am,5.774,5.07,0.0,5.774,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffc851baea71,train,አገልግሎቱ በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት አንድ ሚሊዮን ሰነድ ለማረጋገጥና ለመመዝገብ እንዲሁም ከ3 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት ማቀዱን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.293,11.15,0.0,12.293,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03b0d1207bcd,train,ድጋፉን ያስረከቡት የአካባቢው ተወላጆች የሀገር ውስጥ ኮሚቴ አስተባባሪ ታደሰ ቀነአ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት በድጋፍ መልክ ለሆስፒታሉ የተሰጡ የህክምና መሳሪያዎች 70 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው እና እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,20.413,17.297,0.0,20.413,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fa9438bf266,train,በፋሽን ዲዛይን እና በፋሽን ቴክኖሎጂ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ተመራቂዎች ፈጥነው የራሳቸውን ድርጅት ከመክፈት ባለፈ በዘርፉ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.893,14.422,0.0,15.893,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de4c5098c6d8,train,ድጋፉን የተረከቡት የጂንካ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ውብአለም ገዛህኝ፣ ኢትዮ ቴሌኮም በየዓመቱ በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙና ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ አርአያነት ያለው ተግባር እየፈጸመ ይገኛል ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,22.294,22.294,0.0,22.294,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_90aae920a754,train,በዚህም የህዝብን የጤና አገልግሎት ጥያቄ ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በሚሰራው ሥራ የሚስተዋለውን የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ለመፍታት ትኩረት መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,14.893,13.242,0.0,14.893,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9d4d39d8e14,train,በቀጣይ ለሀገርና ለወገን ብቁ ዜጋ በመሆን ትምህርቱን በርትቶ ለመማርና ውጤታማ ለመሆን ጠንክሮ እንደሚሰራም ገልጿል።,spk_c982bba00d48,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0d056572045,train,ኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር በአሶሳ የሚገነባው የህፃናት፣ የእናቶች እና ወጣቶች ክሊኒክ እና የስልጠና ማዕከልም የዚሁ ጥረት አካል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7db88f8c1e77,train,አማርድ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘንድሮ 120 ተማሪዎችን እንደሚቀበል የተገለፀ ሲሆን ሙሉ በሙሉ ወደ ተግባር ሲገባ ደግሞ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያስተናግድም ተመልክቷል።,spk_c982bba00d48,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-23.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61a50f728fbf,train,በሁሉም አካባቢ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ማህበራዊ ጥበቃን በተሟላ ሁኔታ ለማዳረስ ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_c982bba00d48,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e37594205044,train,የሚከናወኑ የልማት ስራዎች የመዝናኛ ስፍራዎችን፣ የእግረኛ እና ሌሎችንም የከተማን ደረጃ የጠበቁ መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.534,8.569,0.0,9.534,-24.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df61a12b9b2b,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት መስጠት በጀመረ ማግስት በመዲናዋ ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.694,8.561,0.0,9.694,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a5a9e387ed1,train,የግንባታውን የመሰረት ድንጋይም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ሁለቱንም ተቋማት በመወከል አስቀምጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec87974e4463,train,ተማሪዎች ኢንስቲትዩቱ ባቋቋመው ፋብሪካ ውስጥ የንድፈ ሃሳብ ትምህርታቸውን በፋብሪካው ውስጥ በተግባር ልምምድ ታግዘው ብቃት ያላቸው ሆነው እንዲወጡ እየተደረገ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.373,11.808,0.0,13.373,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf8c7287b915,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን ታሪኩ በበኩላቸው፤ ቤተ-መጽሐፍቱ የዜጎችን የንባብ ፍላጎት በሚመጥን መልኩ የ24 ሰዓት አገልግሎት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,11.254,10.656,0.0,11.254,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f7d14f79140,train,በዳኝነት፣ በአቃቢ ህግና በሌሎችም የህግ ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ስራዎች በሥራ ሂደታቸው ላይ ሊያጋጥም የሚችለውን የህግ አተረጓጎምና አተገባበር ችግር በመፍታት ለህብረተሰቡ ፍትሀዊና ተአማኒ አገልግሎት ለመስጠት ማስቻሉን አስረድተዋል።,spk_c982bba00d48,am,23.294,18.574,0.0,23.294,-34.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbc0267a7b78,train,የመሶብ አገልግሎትን ስራ ለማስጀመር ቀደም ብሎ የሰው ሃይልና የማእከል ዝግጅት ተደርጎ በመጠናቀቁ ተግባራዊ የማድረግ ምእራፍ ላይ እንገኛለን ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.534,11.105,0.0,12.534,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c5bf827186,train,በጉባኤው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቀሰሙ ማሞን ጨምሮ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ አደረጃጀቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።,spk_c982bba00d48,am,19.814,19.814,0.0,19.814,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de2dc3905a36,train,ውጤቱ የተገኘው ጠንክሮ በመስራት መሆኑን የጠቆሙት ከንቲባዋ፤ ስኬት ያስመዘገቡትን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ለበለጠ ስራ እንዲተጉ አሳስበዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.954,8.954,0.0,8.954,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_78ecbc33d590,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት አመት ውጤታማ ለሆኑ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ዕውቅና እና ሽልማት አበርክቷል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.153,8.153,0.0,8.153,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3f5c09488f6,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት አመት የአፄ ቴዎድሮስ ጋሻ፣ የራስ ደስታ ዳምጠው ካባ፣የኢትዮጵያ ኮከብ ኒሻን እና ሌሎች ከጨረታው እንዲወርዱ በማድረግ ማስመለስ መቻሉን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55ee869888fb,train,የቦሌ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) በበኩላቸው ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተሰራው ስራ እቅድን በጥሩ ሁኔታ በመፈጸም ለሽልማት እንዳበቃቸው አስታውቀዋል፡፡,spk_1b3c9877d54b,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_969a51441ead,train,በቀጣይም ብሔራዊ እና የወል የሆኑ የኢትዮጵያን ቅርሶች ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,6.934,6.552,0.381,6.934,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3de4a7acec39,train,የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሶስት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጫላ ቸሩ በበኩላቸው ሽልማቱ ሰራተኛው ውጤታማ ስራ በማከናወን ለተሻለ ስራ እንዲነሳሳ የሚያደርግ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_1b3c9877d54b,am,13.073,13.073,0.0,13.073,-17.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7863dbb272c,train,የቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች ፤ በባህል ልማትና እሴት ግንባታ በኩልም ሰፊ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,6.354,6.354,0.0,6.354,-17.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_466874cc686e,train,ተቋማቱ የከተማዋ ልማት እንዲፋጠንና የነዋሪዎቿ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ጠንክረው መስራታቸውን አስታውቀዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a772d5e3a86,train,በቅርስ ማስመለስ ስራ ላይ የብሔራዊ ቅርስ አስመላሽ ኮሚቴ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,7.373,6.649,0.356,7.373,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3a5cdb62380,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የምርጫው ተሳታፊዎች መካከል ሸህ አብዱልቃድር ከሊል፤ የቀረቡትን  እጩዎች ለመምረጥ ባገኙት እድል መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-18.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4c479913599,train,በዚህም አልነጃሺን፣ ቡናን፣ ዋዛ(በተለምዶ ዙምባራ የሚባለው)፣ አገው ፈረሰኛ፣ ሀላባ ሴራ፣ እንሰት እና መሰል ቅርሶችን ማስመዝገብ የሚያስችል የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነው የተናገሩት።,spk_1b3c9877d54b,am,13.793,13.428,0.0,13.793,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88f4ed404704,train,በተለያዩ ግለሰቦች እጅ የሚገኙ ቅርሶችን በፈቃደኝነትና በድርድር ማስመለስ መቻሉ ጠቅሰዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,7.633,7.237,0.397,7.633,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3f8c688744f,train,በመልካሙ ጎን በኩል ያሉትን ሰዎች በጠበቀ መልኩ ማቅረብ እንዲሁም በተቃራኒ ጎራ የሚመደቡትን ሰዎች ደግሞ መሸሽ እጅግ በጣም ያዋጣል ።,spk_bba020dbb255,am,11.534,9.338,0.563,11.534,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d540d0e431f1,train,በዚህም የሴቶችና ህፃናት የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ተግባራዊ በመደረግ ላይ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_bba020dbb255,am,9.293,8.361,0.325,9.293,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1cd74ee098f,train,በተለይም በነዚህ ህፃናት ላይ ስር የሰደደ የስነልቦናዊና ማህበራዊ ቀውሶች መከሰት በወደፊት ህይወታቸው ላይ ጥቁር ጠባሳን ያስቀምጣል ።,spk_bba020dbb255,am,9.973,8.008,1.258,9.973,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_401bde36c0e3,train,ይህም የጥናት ውጤት ወላጆችና አስተማሪዎች ህጻናት ብዙ ጊዜያቸውን በእርሳስና በወረቀት ላይ እንዲያሳልፉ እንዲያግዟቸው የሚያበረታታ ነው ።,spk_bba020dbb255,am,10.254,9.131,0.353,10.254,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc91f684ed26,train,ተራ ሰው ይወለዳል ያድጋል ትምህርት ቤት ይገባል ይመረቃል ሥራ ይጀምራል ያገባል ይወልዳል ደግሞ ይወልዳል ከዚያም ተረጋግቶ ይኖራል ።,spk_bba020dbb255,am,9.573,8.403,0.0,9.573,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a44714b23e3,train,ህጎቹም በትምህርት፣ በጤና እና በተለያዩ ዘርፎች የሴቶች ጉዳይ ተቋማዊ መልክ እንዲኖራቸው ልዩ ልዩ ማስፈፀሚያዎች መውጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_bba020dbb255,am,12.813,10.744,0.348,12.813,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eea2d8276f53,train,እኔ ደግሞ ብርድ አይስማማኝም ያመኛል ቀኑም ጨለማ ነው ኽረ አሁን መነሳት በጣም ይደብራል አምስት ደቂቃ ብቻ ልተኛ እና ።,spk_bba020dbb255,am,10.293,8.209,1.244,10.293,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffa141f9dbc4,train,ሁሉንም ነገር ለመቆጣጠር ያለህን ፍላጎት አስወግድ የተወሰኑ ነገሮች ለኛ አብዛኞቹ ደሞ ለኛ እንዳልሆኑ መረዳት ያስፈልጋል ።,spk_bba020dbb255,am,10.493,8.972,0.0,10.493,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5cacf5b139e,train,በጥናቱ አርባ ሁለት ሰዎች የአረብኛ ፊደላትን ለሶስት ተከፍለው እንዲማሩ የተደረገ ሲሆን የመጀመሪያው ቡድን በእጅ በመጻፍ ።,spk_bba020dbb255,am,9.213,8.086,0.595,9.213,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff4fcdfd3568,train,ሁሌም ፍፁም ለመሆን ያለህን ፍላጎት አስወግድ ፍፁም ለመሆን ማሰብ ባንተ ላይ ከፍተኛ ግፊት ያሳድራል ስለሆነም በተግባርህ ጥሩ ከሆንክ ይበቃል ።,spk_bba020dbb255,am,12.414,9.685,0.82,12.414,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92c8c88635ed,train,ተራ ሰው ተራ ሰዎች በሚነሱበት ሰዓት በመነሳትና ተራ ሰዎች ከቤት በሚወጡበት ሰዓት በመውጣት ጥዋቱን በወረፋ በጭቅጭቅ በግርግርና በመጋፋት በተጨናነቀ መንገድ ነው የሚጀምረው ።,spk_bba020dbb255,am,13.493,12.225,0.653,13.493,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_118882c16dfe,train,የእጅ ጽሁፍ ውበትን ለማምጣት በተደጋጋሚ መለማመድ አንድ መፍትሔ ቢሆንም የእጅ ጽሁፍ ማማር ግን ብቻውን ትልቅ ስኬት እንዳልሆነ በጥናቱ ተጠቁሟል ።,spk_bba020dbb255,am,13.094,9.511,0.592,13.094,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12e3da7b2ee4,train,እነዚህ ህፃናት ታዳጊ ወታደሮች ከጦር ሜዳ በኃላ ወደ ማህበረሰቡ ሲቀላቀሉ ብዙ ችግሮች፣ መገለልና ተቀባይነት ማጣት ይገጥማቸዋል ።,spk_bba020dbb255,am,9.373,8.348,0.62,9.373,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_323e63f332fd,train,በድጋሚ ቡና ይጠጣል ኢንተርኔቱን ይጎረጉራል የሚመለከተውንም ሆነ የማይመለከተውን ወሬ ያወራል ከዚያም ሙሉ ቀን እንደሠራና እንደደከመ ሰው ለዕረፍትና ለመዝናናት ከጓደኞቹ ጋር ይገናኛል ።,spk_bba020dbb255,am,14.813,11.884,0.358,14.813,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c03cb355b97e,train,የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ብሬንዳ ራፕ የእጅ ጽሁፍ ከአእምሮ እድገት ጋር የተያያዘ ጥቅም እንዳለውም በጥናታቸው አመልክተዋል ።,spk_bba020dbb255,am,10.534,9.704,0.0,10.534,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_975a3d260216,train,በተለይ የመምህራን የጋራ መኖሪያ ቤቶች መንግስት የዜጎችን መሠረታዊ የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት ለማሟላት እያከናወነ የሚገኘው ዘርፈ ብዙ የተቀናጁ ጉዞዎች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_50453884c436,am,12.473,5.798,0.444,12.473,-41.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c8136409f76,train,በኢትዮጵያ የእስልምና ታሪክን የሚዘክሩ ሙዝየሞች በጣት የሚቆጠሩ በመሆናቸው፣ ይህ ሙዝየም ታላቅ ዋጋ ያለው ነው ብለዋል።,spk_50453884c436,am,7.553,3.924,0.0,7.553,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7690056e3e3b,train,የደብረ ብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ አቶ በዛብህ አባይነህ እንደተናገሩት፤ በ2018 የበጀት ዓመት ከ10 ሺሕ ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ለማሰባሰብ ታቅዶ ወደ ተግባር ተገብቷል።,spk_159de10b8266,am,14.993,11.803,0.0,14.993,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ebfe3ec6def,train,የቤተሰብ ህጉ መጽደቅ አድሎአዊነትና የተዛባ ስርዓተ ፆታን ለመከላከል ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም አስረድተዋል።,spk_159de10b8266,am,10.073,7.46,1.073,10.073,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d324367fc20,train,የመንግሥት ሰራተኞችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ሀገር አቀፍ የደመወዝ ጭማሪ መደረጉን በመጥቀስ፤ ለሀገረ መንግስት ግንባታ የሚያስፈልገውን ሲቪል ሰርቪስ ማፍራት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,13.793,11.161,0.773,13.793,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4564abed37d,train,ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው ግቦች መካከል የሰው ሀይል ብቃት በማሻሻል የመንግሥት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ማቀላጠፍ፣ ለመንግሥት ሰራተኞች ማትጊያና ማበረታቻ ስርዓት መዘርጋት ነው ብለዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,15.633,12.229,1.18,15.633,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_61479389eab4,train,የህብረተሰቡን ትስስር ለማጠናከር ተግተው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_159de10b8266,am,5.194,4.325,0.35,5.194,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d4e523e360b,train,ኮሚሽነሩ በሪፖርታቸው፤ በመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የመንግስትን የማስፈጸም አቅም ታሳቢ ያደረገ ዘመናዊ አገልግሎት ለመስጠት የጸደቀውን ፖሊሲ መተግበር የሚያስችል ዕቅድ መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,16.233,12.818,0.64,16.233,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cbf9689ada56,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኀላፊ አስኬር መሐመድ በበኩላቸው ላለፉት ዓመታት በላይ በተለያዩ ምክንያቶች የተጓተተው የቤተሰብ ህግ ለማጸደቅ የሐይማኖት አባቶች፣ የጎሳ መሪዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶችና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት ውይይት በማድረግ መግባባት ላይ መደረሱን አብራርተዋል።,spk_159de10b8266,am,21.713,16.6,1.085,21.713,-37.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_09abaa9b21d7,train,የመስቀል በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን የሚሰብክና ኢትዮጵያዊ አብሮነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.934,7.455,0.485,8.934,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4436cdfb3ce,train,የደመራ በዓል ፍቅር እና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የእምነቱ ተከታዮች ድርሻችንን መወጣት አለብን ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.814,6.195,0.619,6.814,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b29d0bdc1550,train,አሁን ላይ ወቅቱ የወባ ትንኝ የሚራባበትና በፍጥነት የሚሰራጭበት አጋጣሚ የበዛ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራን ማጠናከርም ተገቢ መሆኑን አንስተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_667ed8194106,train,በተለያዩ ደረጃዎች የሚገኙ አመራሮችን ወደ አንድ በማምጣት ቅንጅታዊ አሰራሮችን ይበልጥ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ሚኒስቴሩ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,12.934,12.608,0.0,12.934,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_456551f36324,train,በኢሉባቦር ዞን ደም በመለገስ የሰው ሕይወትን መታደግ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_239039b8b8a4,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f2056227175,train,በቀጣይም የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን በመለየት በአካባቢ የቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጧል።,spk_239039b8b8a4,am,10.493,10.014,0.0,10.493,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a174351784e,train,ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለአለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና እየተወጣ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለፁ።,spk_239039b8b8a4,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03b3e08ad802,train,በመርሃ ግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የዲሞክራሲና ባህል ግንባታ ምክትል ኃላፊ አለማየሁ እጅጉ እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_239039b8b8a4,am,16.974,16.974,0.0,16.974,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a01ebd24838e,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች የጤና ዘርፍ አመራሮች በክልሉ ሁለት ጤና ጣቢያዎችንና የጁገል ጠቅላላ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,12.573,12.045,0.0,12.573,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d288cc00f18,train,የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ሰብሳቢ አባ ገዳ ወረቅና ተሬሳ እንዳመለከቱት፤  በየዓመቱ የሚከበረው ኢሬቻ የመከባበር ፣ የፍቅር እና የአንድነት በዓል ነው።,spk_239039b8b8a4,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aed3cd64b9ae,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመር የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የታቀዱ የልማት ሥራዎችን ለማሳካት የሚያስችል ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።,spk_239039b8b8a4,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-19.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da9428d83d7d,train,ለኢትዮጵያ ሥነ - ጥበብ ኢትዮጵያዊነት የደም ስሩ መሆኑን ገልጸው፤ ገዥ ትርክትን ለማጽናት መጠቀም እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,11.934,10.572,0.388,11.934,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8baf942fd60,train,በውይይቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት አፈጉባኤ ፈትህያ አደንን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ ሠራተኞች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfc30aacbc7c,train,ከወጣቶቹ መካከል ሀና ተስፋዬ እንዳለችው በአንድ ወር በነበራቸው ቆይታ የእርስ በርስ ትስስርን ማጠናከር የሚያስችልና ብዝሃነትን እንድትገነዘብ ማድረጉን ተናግራለች።,spk_239039b8b8a4,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f2dfa56a464,train,የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወንዳቸው ሰራው በበኩላቸው በሰዎች የመነገድና በህገወጥ መንገድ ሰዎችን የማሻገር ወንጀል በህግ የተከለከለና ለቅጣት የሚዳርግ ተግባር ነው።,spk_239039b8b8a4,am,17.694,17.304,0.389,17.694,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0bd50fc786a0,train,በዓሉ በአደባባይ የሚከበር መሆኑን ተከትሎ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በፍቅር፣ በአንድነት፣ በሰላምና በአብሮነት እንደሚያከብሩት ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7fdeb77fc50,train,በፓናል ውይይቱ ላይ የተገኙት አባ ገዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎች፤ የክልሉ ሕዝብ አንድነት እና አብሮነቱን ይበለጥ  በማጠናከር ለሰላም ዘብ መቆም አለበት ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.694,5.63,0.0,6.694,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a45e74627df7,train,ከእነዚህም የህዝቦችን አብሮነትና አንድነት አጉልተው ከሚያሳዩ ሃይማኖታዊ ሃብቶች መካከል በቅድሚያ የሚጠቀሰው የአደባባይ በዓል የሆነው መስቀል ደመራ በዓል ነው፡፡,spk_239039b8b8a4,am,14.653,13.137,0.0,14.653,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ae3fe87e6db,train,ከለጋሾቹ መካከል የሀሉ ወረዳ ነዋሪ ወጣት ስንታየሁ ግርማ በደም እጥረት ለሚቸገሩ ወገኖች ደሙን በመለገሱ ደስተኛ መሆኑን አንስቶ ይህ መልካም ስራ ለአዕምሮ ዕረፍት ነው ብሏል።,spk_239039b8b8a4,am,14.073,14.073,0.0,14.073,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2696926e2764,train,አርሶ አደሮች ያለሙትን ምርት በመሰብሰብ ለቀጣይ የእርሻ ወቅት ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት የሚከበር ደማቅ በዓል ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24d6282d5b78,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ሁለተኛው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ ከጳጉሜ 4 ቀን 2017 እስከ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሩሲያ እንደሚደረግ ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df3f2558d805,train,በክልሉ ባህር ዳር ከተማ የወባ ሳምንት የአካባቢ ቁጥጥር የንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_239039b8b8a4,am,5.253,4.926,0.327,5.253,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7ebc909dc82,train,ሰላምን ማጽናትንና ማረጋገጥ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ትልቅ መሠረት የሚጥል መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8063ecd35dcd,train,የግብርና ምርምር ማእከላት እየተስፋፉና ዐዳዲስ ዝርያዎችን እያወጡ ነው፤ ይህም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ሰው ሠራሽ እና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የሚያስከትሉትን ቋሚና ጊዜያዊ የምግብ ዋስትና ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚያስችል ነው፡፡,spk_239039b8b8a4,am,16.573,15.214,0.0,16.573,-24.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4e0150ce2d04,train,በሚሰበሰበው ደም መቱ ከተማን ጨምሮ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ እና ሸካ ዞኖችን ተደራሽ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-18.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_957ed1014e58,train,መኖሪያ ቤት የተገነባላቸው ነዋሪዎችም በተደረገላቸው የቤት ግንባታ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22b275a5416d,train,ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) የተመዘገቡ በርካታ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ፣ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ የሆኑ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት ናት፡፡,spk_239039b8b8a4,am,15.573,11.841,0.937,15.573,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0857e7ae6cff,train,በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሚያገለግሉት መምህር ዘወንጌል ዘለቀ እንደገለጹት፤መስቀል የሰላምና የፍቅር መገለጫ በመሆኑ የደመራ በዓልን በፍጹም ትህትና በአብሮነት ማክበር ይገባል።,spk_239039b8b8a4,am,16.854,16.183,0.0,16.854,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9d16ca65a68,train,በመሆኑም ሕዝቡ በዓሉን ሲያከብር ለአንድነት ትስስር ቅድሚያ በመስጠት መሆን እንዳለበት ጠቅሰው ፤ ሁሉም ለዘላቂ ሰላም መስፈን በጋራ መቆም እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a89563e9e10,train,ሕዝቡ አንድነቱን በማጎልበት  ሀገርን ለማሳደግ እና ለማልማት የተጀመረውን ጉዞ ማጠናከር እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f30d6e65878d,train,በአማራ ክልል  የሴቶችን  ሁለንተናዊ  ተጠቃሚነት ይበልጥ  የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  ተገለጸ።,spk_239039b8b8a4,am,4.973,4.973,0.0,4.973,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed32eb0f3064,train,ኢንተር ሚላን እስከ አሁን ካደረጋቸው ስድስት ጨዋታዎች 12 ነጥብ በማግኘት 6 ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_239039b8b8a4,am,6.053,4.881,0.8,6.053,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb89d935d9e3,train,በመሆኑም የሀገር ሃብቶችን በጋራ በመጠበቅ፣ ሰላምን በማፅናት ልማትን ማስቀጠል አለብን ሲሉ ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,7.593,6.668,0.926,7.593,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efdfc561b322,train,አርሰናል በ 24 ነጥብ አንደኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። በአዲሱ የውድድር ፎርማት ስምንት ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፈ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል።,spk_50805cc1b36f,am,9.713,8.057,0.856,9.713,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a824a60b3754,train,የባህር ዳር ስታዲየም ግንባታ ዓለም አቀፍ መስፈርት ባሟላ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን ማረጋገጥ እንደተቻለ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የስታዲየሙ ጥላ በትብብር የሚሰራበትን ሁኔታ ስራ አስፈፃሚው ሊያመቻች ይገባል ነው ያሉት።,spk_50805cc1b36f,am,14.194,12.513,0.589,14.194,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb083591fb42,train,ክትባቱ ቤት ለቤት፣ በየትምሕርት ቤቶች፣ በሕጻናት መዋያ ቦታዎችና ሌሎች ሕጻናት በሚገኙባቸው አካባቢዎች የሚሰጥ በመሆኑ ሕብረተሰቡ ልጆቹን በሚቀርበው ቦታ ሁሉ ማስከተብ እንዳለበት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,13.834,11.562,1.024,13.834,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d27a73caf145,train,የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ለሊሴ ነሜ በበኩላቸው፤ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ የአካባቢን ንጽህና መጠበቅ ወሳኝ ጉዳይ እንደሆነ ተናግረዋል ።,spk_50805cc1b36f,am,15.153,12.95,0.786,15.153,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3be9dae009ee,train,የመስቀል ደመራ በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን፣ ጎንደር ከተማና ሌሎችም አካባቢዎች በድምቀት ተከብሯል።,spk_50805cc1b36f,am,7.274,6.025,0.7,7.274,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6041f3af2a32,train,የትምህርት ጥራትን ከታችኛው የትምህርት እርከን ጀምሮ በማስጠበቅ ተማሪዎች ከቅድመ መደበኛ ትምህርት ጀምሮ ተገቢውን እውቀትና ክህሎት እንዲይዙ ይሰራል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.873,10.265,0.826,11.873,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0610e5af5bbf,train,ዜጎች በሀገራቸው በሚፈጠሩ የስራ እድሎች ተጠቃሚ እንዲሆኑና አስፈላጊውን ማህበራዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግ በትብብር እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.034,8.66,0.598,10.034,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5af9c5855df2,train,በቀጣይም ትውልዱ ባህሉን በመጠበቅ አብሮነትንና አንድነትን ለማጽናት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_50805cc1b36f,am,7.713,6.495,0.541,7.713,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71cd1f55f9f2,train,ይህንን መከላከል ፖሊስ ግንባር ቀደም ተግባሩ በመሆኑ ከብልሹ አሰራር በመራቅ እና  መልካም ስነ ምግባር በመላበስ መትጋት እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.073,9.229,1.049,11.073,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b6d66eb4c96,train,በተጠናቀቀው የ2017 የትምህርት ዘመን ከ294 ሺህ 800 በላይ የክልሉ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ፕሮግራሙን በዘላቂነት ለማስቀጠል  ይሰራል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,15.633,13.268,0.711,15.633,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8593436b5ba7,train,ስምምነቱ ለብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴው የትንባሆ ቁጥጥር ስትራቴጂ እቅድን በጋራ ለመገምገም አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,10.313,8.835,1.025,10.313,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f62a681fb14,train,በክልሉ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ ለማድረግም በቀጣይ ዓመት በ100 የመንግስት ሆስፒታሎች ለማቋቋም በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,12.354,10.728,0.854,12.354,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_08b58eb15917,train,"""ፍትሀዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም"" በሚል መሪ ሃሳብ በሃዋሳ ከተማ  በተካሄደው በዚህ መድረክ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ የክልልና ከተማ አስተዳደር ትምህርት አመራሮች ተገኝተዋል።",spk_50805cc1b36f,am,15.274,12.701,1.093,15.274,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b91bde1f32f,train,ዘላቂ የሆነ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን በመዘርጋት የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ ወደተሻለ ደረጃ ለማሻገር የህብረተሰቡ ሚና ወሳኝ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_50805cc1b36f,am,9.793,8.733,0.591,9.793,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21578a200e94,train,የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ዋና ፀሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ፣ ለግጭት መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችን በመነጋገርና በውይይት መፍታት የሀገርን ሰላም ማፅናት የሁሉም ግዴታ መሆኑን አንስተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.553,10.785,0.842,12.553,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73ede1cbe905,train,እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው ስብሰባ በ5ኛው ስብሰባ እና በማላቦ አጀንዳ የውሳኔ አፈፃፀም ላይ ምክክር ይደረጋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.354,10.15,0.753,11.354,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c41f066dc92a,train,የ13 ጊዜ የኤፍኤ ካፕ አሸናፊ ማንችስተር ዩናይትድ በሶስተኛ ዙር ከውድድሩ ተሰናብቷል።,spk_50805cc1b36f,am,6.513,5.226,0.927,6.513,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_276c00ec1ec8,train,ለስታዲየሙ የሚያስፈልገው የመጠለያ ስራም በቀጣይ የክልሉና የፌደራል መንግስት በትብብር እንደሚሰሩበት ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,8.114,6.873,0.632,8.114,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32962ba6c06c,train,ከተማሪ ወላጆች መካከል አቶ ተካልኝ ቶማስ በበኩላቸው ተማሪዎች በትምህርት የተሻሉና ብቁ እንዲሆኑ የወላጅ ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.993,9.74,0.844,10.993,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c88081d4e62,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።,spk_50805cc1b36f,am,7.994,7.442,0.551,7.994,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_204a156f4a5d,train,በአካባቢያቸው ደረጃውን የጠበቀ ትምህርት ቤት መገንባቱ እሳቸውን ጨምሮ ልጁን በግል ትምህርት ቤት ከፍሎ ማስተማር ለማይችል ወላጅ ትልቅ እፎይታ መሆኑን የገለፁት ደግሞ አቶ መላኩ ማሞ የተባሉ የተማሪ ወላጅ ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,15.473,13.399,0.711,15.473,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f1b29283f18,train,"""ትውልድን በስነ ምግባር፤ ተቋምን በአሰራር"" በሚል መሪ ሀሳብ  የክልሉ የፖሊስ አመራሮችና አባላት  የተሳተፉበት የፀረ ሙስና ቀን ዛሬ በባሕርዳር ከተማ ተከብሯል።",spk_50805cc1b36f,am,12.073,10.137,1.054,12.073,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af0e5c830934,train,በዚህም የፖሊስ ትራፊክ ፤ ትራንስፖርት ኤጀንሲዎችና የጤና ተቋማት ድሕረ አደጋ የተቀናጀ ምላሽ እንዲሰጡ የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱን ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.313,9.444,1.007,11.313,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7565759f8fda,train,የመምህራንን አቅም ማጎልበት ለትምህርት ጥራት ወሳኝ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ኢሳያስ፣ በአሁኑ ወቅት 7 ሺህ ለሚጠጉ የሁለተኛ ደረጃ መምህራን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,14.993,12.955,0.995,14.993,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82decfbf909b,train,ፕሮጀክቱ ሆስፒታሎች ፤ የፖሊስና ትራንስፖርት ኤጃንሲዎችን በማስተሳሰር በክልሉ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት ከማገዝ አኳያ ቁልፍ ሚና እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.473,10.6,0.545,12.473,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1360fe569315,train,የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በበሽታ አምጪ ተህዋሲያን ሳቢያ በሰውና በእንስሳት ጤና ላይ የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የምንጠቀማቸው መድሀኒቶች ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,12.233,10.834,0.598,12.233,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd5271a34950,train,በዚህም ከሕዝብ የሚደርስ የሙስና ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ የመመርመርና የማጣራት ስራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል። ።,spk_50805cc1b36f,am,8.834,7.935,0.899,8.834,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2abe394235bf,train,ኢትዮ ቴሌኮም ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ዘ ኔክሰስ የተሰኘ አገልግሎት ይፋ ማድረጉን ጠቁመዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,6.593,6.085,0.508,6.593,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a602bacfa6a,train,በዞኑ ከዚህ ቀደም አንድ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤት ብቻ በመኖሩ የህብረተሰቡን የመድኃኒት አቅርቦት ጥያቄ መፍታት ሳይቻል መቆየቱን ጠቁመዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,9.233,7.967,0.782,9.233,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e1bbe124fc2,train,የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች የባህል አልባሳትና ዕደ - ጥበብ፣ ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃን ለማቅረብ ሰፊ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,9.834,8.135,0.806,9.834,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab1db2425d70,train,ሙስና የግል ጥቅምን በማስቀደም ፍትሃዊ አሰራርንና ተጠቃሚነትን የሚያዛባ ፣  ሕዝብና ሀገርን የሚጎዳ ተግባር እንደሆነ አንስተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.034,8.244,0.943,10.034,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e12656b420ec,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል  ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ  ሲምፖዚየም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀመረ። ፡,spk_50805cc1b36f,am,10.834,10.429,0.404,10.834,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c85d1a926de,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን ከተቀላቀለበት ከህዳር 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮም በረዳት ካሜራ ባለሙያነት፣ በካሜራ ባለሙያነትና በመጨረሻም በከፍተኛ የካሜራ ባለሙያነት ሲያገለግል ቆይቷል።,spk_50805cc1b36f,am,15.834,14.12,0.903,15.834,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d46cc94f29,train,የኢሚግሬሽን ሪፎርም፣ የአየር መንገድ ስራ፣ የሆቴሎች እና መዳረሻ ቦታዎች ማስፋት፣ የኮሪደር ልማትና ሌሎች ስራዎች ለቱሪስት ፍሰቱ መጨመር ጉልህ ሚና መጫወታቸውን ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.514,10.83,0.558,12.514,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa6f1288cbaf,train,ይሁን እንጂ ማህበረሰቡ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶችን በአግባቡ ባለመጠቀሙ ጀርሞች የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶችን በመላመድ አደጋ እያስከተሉ መሆኑ በመርሀ ግብሩ ተገልጿል።,spk_50805cc1b36f,am,12.473,10.472,0.791,12.473,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6ba7c1a79c,train,በትውልድ ግንባታ ሂደቱ የስነ ምግባር እሴትን ማጠናከርና  ማስተማር ትኩረት እንዲሰጠው ጠቁመዋል።,spk_50805cc1b36f,am,6.753,6.165,0.589,6.753,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b3ba4f65d4e,train,በተጨማሪም የባህል ምግቦችና አለባበስን እንግዶች በሚያልፉበትና በሚያርፉበት ለማስተዋወቅ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,8.393,7.159,0.811,8.393,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f84226d38ac4,train,እንዲሁም ነባርና አዳዲስ ታላላቅ ስታዲየሞች ግንባታ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን በጠበቀ አግባብ እየተገነቡ መሆኑን ጠቁመው መንግስት ዘርፉን ለማሳደግ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈሰስ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።,spk_50805cc1b36f,am,15.633,13.612,0.876,15.633,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0adbbf12d03f,train,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።,spk_50805cc1b36f,am,5.633,4.926,0.708,5.633,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c65921c73b35,train,በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ የተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።,spk_76209a5f116a,am,11.133,10.687,0.0,11.133,-20.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_bc9e9820ab79,train,የመስቀል በዓልን ስናከብር መተሳሰብ፣ ፍቅርና መተሳሰብን በማስቀደም መሆን እንዳለበት የምስራቅ ሸዋ ዞን ሀገረ ስብከት የኃይማኖት አባቶች እና የእምነቱ ተከታዮች ገለፁ።,spk_76209a5f116a,am,16.253,13.276,0.434,16.253,-21.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_931a562588cb,train,አሁን ላይም 74 ትሪሊየን ሊትር ውኃ መያዙን ጠቅሰው፤ በሕዳሴው ግድብ ያለውን ሐይቅ ከእንቅልፍ የነቃንበት ዘመን በመሆኑና ስያሜው የወል እንዲሆን በማሰብ “ንጋት” ብለነዋል ሲሉ አስታውቀዋል።,spk_76209a5f116a,am,20.294,16.835,0.0,20.294,-20.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_8da60e1f1ab4,train,ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አቶ ይሄይስ አሰፋ የመስቀል ደመራ በዓል የእውነት፣ የፍቅር፣ የይቅርባይነት፣ የጽናት እንዲሁም የአብሮነት ማሳያ በመሆኑ በዓሉ በህዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ነው ብሏል።,spk_76209a5f116a,am,17.334,15.767,0.0,17.334,-21.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_517d41530ead,train,ሕጻናትን ከበሽታ አስቀድም መከላከል ለሚሰጠው የክትባት ዘመቻ  መሳካት ሕብረተሰቡን ለማስተማርና ለመቀስቀስ  ዝግጁ መሆናቸውን  የገለጹት  ደግም የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች  ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሀመድ ሁሴን ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,18.814,16.743,0.0,18.814,-21.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_fc9c1222b210,train,ይህም ሀገር በቀል  ባህሎችና እሴቶችን በጥናትና  ምርምር በማስደገፍ ለሀገራዊ እድገት እያገዘ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.573,8.336,0.0,10.573,-21.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_f4c078efa08d,train,ማህበረሰቡ በአካባቢያዊ ልማት፣ በማህበራዊና መሰል ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚመክርበትና አቅጣጫ የሚያስይዝበት መሆኑን ጠቅሰው፣ ያሉትን እሴቶች ከማስተዋወቅ ባለፈ ተሻጋሪ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.373,16.992,0.0,19.373,-20.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_84ff371982ef,train,በዓሉ ኢትዮጵያ በማንሰራራት በውጤታማነት እየገሰገሰች ባለችበት ወቅት የሚከበር መሆኑም እንዲሁ።,spk_76209a5f116a,am,11.334,8.066,0.0,11.334,-21.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_a1fcb98e5868,train,በምስራቅ ቦረና ዞን በ2017 ትምህርት ዘመን በክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ሽልማትና እውቅና ተሰጠ ።,spk_76209a5f116a,am,15.534,12.705,0.422,15.534,-22.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3be30bcf54a7,train,በኮሪደር እና በወንዝ ዳርቻዎች ልማት ያማረችዉ አዲስ አበባ ለአደባባይ ክብረ በዓላት፣ ለበዓሉ ታዳሚያንና ከመላው ዓለም ለሚመጡ ቱሪስቶች ተጨማሪ ድምቀት እና ምቾት መሆኗንም ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,17.014,14.348,0.0,17.014,-20.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_25ce378b1d42,train,በመደበኛነት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለማለፍ በርካታ ተግዳሮቶች እንደሚገጥማቸው ገልጸው ተመራቂው አቶ ዘይኔ በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመውጫ ፈተና በበቂ ውጤት ማለፍ መቻላቸውም ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል፡፡,spk_76209a5f116a,am,20.453,19.442,0.481,20.453,-18.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_d05dea4223ff,train,በመድረኩ የክልልና የፌደራል የጤናው ዘርፍ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_76209a5f116a,am,5.894,5.228,0.0,5.894,-19.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_0815c2ab5004,train,ሌላው የወረዳው ነዋሪ አርሶ አደር አብድልመናን አህመድም የገጠር ኮሪደር ልማት አካባቢውን ውብ ከማድረግ ባለፈ በጓሯቸው ዶሮ በማርባት፣ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በእንሰት ልማት ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው ነው የገለፁት።,spk_76209a5f116a,am,18.974,16.143,0.0,18.974,-19.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_9137d2353a4c,train,በጆር ወረዳ የኡቴል ቀበሌ ነዋሪ አቶ ኡኩሪ ኡሞድ በሰጡት አስተያየት ቀደም ሲል በቀበሌያቸው የመንገድ መሰረተ ልማት ባለመኖሩ ህዝቡ ሲቸገር መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.093,15.202,0.0,19.093,-21.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_0485d78a67f0,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንዳሉት የበሽታ መከላከልን መሰረት ባደረገ ስራ የኤች አይ ቪ፣ ወባና ቲቢ በሽታ የስርጭት ምጣኔ ላይ መቀነስ ታይቷል።,spk_76209a5f116a,am,16.093,13.405,0.0,16.093,-20.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_c298ff40e18a,train,ዛሬ ድጋፍ ከተደረገላቸው ወገኖች መካከል አቶ ሚሊዮን ገብሬ በዓሉን ያለሀሳብ ማሳለፍ እንዲችሉ ድጋፍ በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,13.133,11.184,0.318,13.133,-22.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_211b85349652,train,የአሁኑ ስልጠናም ለመምህራን ልማት ትኩረት በመስጠት የትምህርትን ጥራት ለማረጋገጥ የሚከናወነው ተግባር አካል መሆኑን አንሰተዋል።,spk_76209a5f116a,am,12.733,10.238,0.0,12.733,-21.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_29ed384622e6,train,የወላይታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አቶ ምህረቱ ሳሙኤል፤ የወላይታን ባህልና ቋንቋ በማሳደግ የሀገር ሃብትና እሴት ሆኖ ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.454,13.599,0.0,15.454,-22.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_5b549f8572d8,train,በተለይ በዓሉን ስናከብር ከመስቀሉ ሃይማኖታዊ አስተምህሮ የተገኘውን ዘላለማዊ ሕይወትና ተስፋን በመላበስ ለለውጥና ለልማት የበለጠ  በመትጋት ሊሆን  ይገባል ነው ያሉት።,spk_76209a5f116a,am,14.334,12.905,0.0,14.334,-20.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_cbdbf18e44da,train,በአምቦ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት የባሕል ባለሙያ አቶ ደበላ ጌታሁን  በበኩላቸው ፤የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን አስረድተዋል።,spk_76209a5f116a,am,14.893,13.08,0.0,14.893,-26.1,male,18-24,,16000,4,0 clip_2df1ee5f986a,train,መምህርነት ሁሉንም ሙያዎች አምራች እንደመሆኑ ሙያውን ከማሳደግ አንጻር ብዙ ማበረታቻዎች መኖር አለባቸው፤ ሙያውን ካልደግፍነው ሌሎች ሙያዎች ሁሉ ጉዳት ላይ ይወድቃሉ ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.133,14.076,0.0,15.133,-21.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_8cae7cf0ec63,train,ለሀገራዊ እድገት  የትምህርት ዘርፉ የማይተካ ሚና አለው  ያሉት ደግሞ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ሀላፊ ወይዘሮ መቅደስ ብዙነህ ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,11.454,10.199,0.934,11.454,-22.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_cd6012733bfc,train,ከፍተኛ የወባ ስርጭት ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ያለው የወባ መከላከልና መቆጣጠር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ።,spk_76209a5f116a,am,13.973,12.027,0.0,13.973,-20.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_d9803407d82c,train,የመደመር መንግሥት ሰው ተኮርነትን የእሳቤዎቹ ምሰሶ በማድረግ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_76209a5f116a,am,15.813,15.018,0.0,15.813,-21.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_167107f6714a,train,በክልሉ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር መጀመሩ በተማሪዎች የትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ቢሮው አመልክቷል።,spk_76209a5f116a,am,12.733,11.07,0.0,12.733,-21.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_16f36dc19b4f,train,የበለፀገች ሀገርን በመገንባት ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ እየተደረገ ያለውን ጥረት እውን ለማድረግ መሰል ተግባራት  እንደሚጠናከሩ  ጠቁመዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,11.373,10.343,0.0,11.373,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c48f2875fad7,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ሰይፉዲን ሐሰን በበኩላቸው የዞኑ አስተዳደር የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ በሚያጎለብቱ የልማት ሥራዎች ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.494,15.408,0.484,17.494,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b8eb3d709d,train,በትርፍ ጊዜዬ የተለያዩ ሀገራትን ባህል እና ታሪክ የሚያጠኑ መጽሐፍትን ማንበብ በጣም የሚያስደስተኝ ሲሆን፣ እስካሁን ድረስ ከሃያ በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቦታዎችን መጎብኘት ችያለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,14.334,11.647,0.0,14.334,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7fe7bdc0da60,train,አንድን ታሪክ ከዋናው ገፀ ባህሪ እይታ አንፃር መተረክ አንባቢው የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በገፀ ባህሪው አይን እንዲያይ በማድረግ ጥልቅ ስሜት እንዲጋራ ያደርገዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.854,12.456,0.0,17.854,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_118ad7c0f3d2,train,የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በባሌ ዞን ሲናና ወረዳ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ አምስት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,19.093,15.641,0.0,19.093,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e0ca5def4d2,train,በከተማዋ የሙስናና ብልሹ አሠራር ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሕብረተሰቡን ያሳተፈ የስነ-ምግባር ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,9.694,9.278,0.0,9.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0a3834bf400,train,በአዲስ አበባም በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እስካሁን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተሰማርተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a243cab63b8,train,ስለዚህ አካባቢዎን በደንብ ይቃኙ በትኩረት በዙሪያዎ ያሉትን ሰዎች ተመልክተው ከሁለቱ ፅንፎች በየቱ እንደሚመደቡ ይወስኑና ።,spk_580fd8276ca4,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea76d1465ed8,train,ድጋፉ ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የወጣበት መሆኑም ተመላክቷል።,spk_580fd8276ca4,am,5.574,4.749,0.428,5.574,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6267ac1ba1f,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር)፤ በዩኒቨርሲቲው በቂ ዝግጅት በመደረጉ በጥሩ ሁኔታ መጀመሩን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.774,11.805,0.497,14.774,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c7674caa013,train,ታሪካዊ ቅርሶች እና አሮጌ ህንፃዎች በቱሪስቶች ብዛት እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስባቸው በየጊዜው ጥንቃቄ የተሞላበት የእድሳት ስራ ያስፈልጋቸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.534,12.659,0.475,18.534,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62f31df1c586,train,የሕፃናት ትምህርትን ባካተተ መልኩ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች መስፋፋት በመሰራቱም በተለይም በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ሕፃናት የተሻለ የትምህርት እድል እንዲያገኙ አድርጓል ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.213,13.123,0.304,18.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af1af7496cd4,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 የመጅሊስ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእውቅና የማጠቃለያ መርሃግብር አካሂዷል።,spk_580fd8276ca4,am,12.854,11.477,0.0,12.854,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94fc9bf9ccae,train,ሆስፒታሎች የአእምሮ ህክምና አልጋዎች እንዲኖራቸው የሚያዝ መመሪያ ቢኖርም በተለያየ ምክኒያት ብዙ ሆስፒታሎች አገልግሎቱን ስለማይሰጡ ሰዎች ከሩቅ ቦታዎች ሳይቀር አማኑኤል ለመምጣት ይገደዳሉ ።,spk_580fd8276ca4,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adfe1d8b3df8,train,የቤተሰባችን ትልቁ ደስታ የሚመነጨው በገንዘብ ብዛት ሳይሆን፣ በየቀኑ ማታ ማታ እራት ላይ ተሰብስበን ስለ ውሏችን በግልፅ በመወያየት ከምናሳልፈው የጋራ ጊዜ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,12.694,11.688,0.0,12.694,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_374ca46655a6,train,በተለይ የመምህራን የጋራ መኖሪያ ቤቶች መንግስት የዜጎችን መሠረታዊ የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት ለማሟላት እያከናወነ የሚገኘው ዘርፈ ብዙ የተቀናጁ ጉዞዎች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.893,11.536,0.363,14.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dc7855ae83a,train,የምርጫ ምዝገባ ሂደቱ ወሳኝ የህዝብ ተሳትፎ የታየበት እንደነበር በመግለፅ፤ የምርጫ ሂደቱን ለማስፈጸም ከመስጅድ እስከ ፌደራል ድረስ ከ455 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች እንደሚሳተፉ ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.814,16.393,0.585,17.814,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2af28249db8,train,ጥሩ መፅሀፍ አንባቢው ሲጨርሰው ዝም ብሎ መደርደሪያ ላይ ከማስቀመጥ ይልቅ በውስጡ ያነሳቸውን ጥያቄዎች ለረጅም ጊዜ በአእምሮው እያብሰለሰለ እንዲቆይ ያደርገዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.254,11.101,0.0,14.254,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c0b94217801,train,ዛሬ ማታ የባለቤቴ የልደት በዓል ስለሆነ እና ልዩ የሆነ እራት በሻማ ብርሃን መብላት ስለምንፈልግ፣ እባክህ ፀጥታ ያለበት እና ጥሩ እይታ ያለው ጠረጴዛ አስይዝልኝ።,spk_580fd8276ca4,am,14.454,12.166,0.321,14.454,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7600185f25c2,train,መሄድ የምንፈልገው ቦታ ከዚህ በጣም ሩቅ ስለሆነ እና በመሃልም ትልቅ ተራራ ማቋረጥ ስለሚጠበቅብን፣ መኪናችን በቂ ነዳጅ እና የተስተካከለ መለዋወጫ ጎማ ያለው መሆኑን አስቀድመን ማረጋገጥ አለብን።,spk_580fd8276ca4,am,15.293,13.542,0.0,15.293,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c2382cf09bd,train,የዛሬው የስራ ውሎዬ እጅግ በጣም አድካሚ እና ውጥረት የበዛበት ስለነበር፣ አሁን ምንም አይነት ከባድ ጉዳዮች ላይ ከመወያየት ይልቅ አረፍ ብዬ ቴሌቪዥን ማየት እመርጣለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.653,11.41,0.36,13.653,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c740bd0cc8b3,train,ይህም የህብረተሰቡ ባህል እንዲዳብርና እሴቱ ተጠብቆ እንዲቀጥል ከማድረግ ባለፈ ተገልጋዮች ባህላዊ ፍርድ ቤቱ የሚሰጠውን ውሳኔ እንዲቀበሉም ህጉ እንደሚያስገድድ አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.213,14.678,0.0,15.213,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a644378ebd09,train,በዚህ እድሜያቸው በአመክንዮ የማሰብ እና ውስብስብ ነገሮችን የመገንዘብ ችሎታው አይኖራቸውም፤ ሁኔታዎችን በራሳቸው አረዳድ ከመመዘን በዘለለ ሌሎች እንዴት ይቃኙታል ብለው አያገናዝቡም።,spk_580fd8276ca4,am,19.334,17.038,0.0,19.334,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7b7c3a1ec66,train,ድንገተኛ የልብ ህመም ላጋጠመው ሰው የመጀመሪያ እርዳታ አሰጣጥ ስልጠና መውሰዴ፣ ባለፈው ሳምንት የአንድን ሰው ህይወት ለማትረፍ ትልቅ እገዛ አድርጎልኛል።,spk_580fd8276ca4,am,11.893,9.817,0.45,11.893,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_928dc101e45c,train,የጥበብ ሀያሲያን አንድን ስራ ሲገመግሙ የስራውን ውጫዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ አርቲስቱ ሊያስተላልፍ የፈለገውን የተደበቀ መልእክት እና የተጠቀመበትን አዲስ የፈጠራ ስልት ከግምት ውስጥ ያስገባሉ።,spk_580fd8276ca4,am,16.294,14.275,0.0,16.294,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33e720d9970f,train,ዛሬ ጠዋት በማለዳ ወደ አትክልት ተራ ሄጄ የነበረ ቢሆንም፣ በበዓል መቃረብ ምክንያት የሽንኩርት እና የቲማቲም ዋጋ እጅግ በጣም ስለተወደደ ትንሽ ብቻ ገዝቼ ለመመለስ ተገድጃለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,16.093,14.032,0.0,16.093,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed08cf6d5068,train,የፕላንና  ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ፣ የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዑባህ አደም (ዶ/ር) እና ሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ፕሮጀክቶቹን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,20.854,17.153,0.0,20.854,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ce62ca43aff,train,የሴት ፓርላማ አባላት ቀጣናዊ ማዕቀፍ እና ቀጣናዊ የፖሊሲ ሰነድ ዝግጅት የውይይቱ ቁልፍ ውጤቶች ናቸው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,8.934,7.034,0.0,8.934,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9bf4652161d,train,በተመረጡት ኮሪደሮች ላይ የሚደረገው የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት በተቀናጀ መንገድ የሚተገበር መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.653,11.771,0.4,14.653,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_766d11bb85fd,train,ማለት ቶሎ ትገኛለች ብየ ለእሷም ጥሩ አይሆንም ማለቴ ስሟም እንዳይጠፋ ብዬ ነው ለምን አትናገርም አንተ ልጅ ።,spk_580fd8276ca4,am,10.254,9.813,0.0,10.254,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f2de8eeae20,train,በፕሮጀክቱ አማካኝነት ለሆስፒታሎቹ የቀረቡት ዘመናዊ አምቡላንሶች ለተጎጂዎች የመጀመሪያ እርዳታ ለመስጠት በሚያስችሉ መሳሪያዎች የተደራጁ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.174,11.149,0.0,12.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b7ecd1e7195,train,በቀጣናው የሚገኙ ሴቶች ለመሬት ልማት፣ ግብርና እና ለዜጎች ደህነት መጠበቅ ወሳኝ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ቢገኝም በመሬት ባለቤትነት እና ውሳኔ ሰጪነት ላይ ፈተናዎች እያጋጠሟቸው ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.453,16.009,0.0,18.453,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_294ccd794d00,train,1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_580fd8276ca4,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e285f3adbe1,train,እናቶች ከወለዱ በኋላ የሚያጋጥም የእንቅልፍ እጦትና መዛባት ስለሚኖር በቤት ውስጥ የሚከናወኑ አንዳንድ ተግባራትን የትዳር አጋራቸውም ሆነ በቅርብ ያሉ የቤተሰብ አባላት እገዛ ማድረግ ያስፈልጋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.573,15.912,0.0,16.573,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51a7b71a4545,train,ባለፉት አራት ዓመታት በተደረገ ጥረትም 1ሺህ 510 የውሃ ተቋማትን በመገንባት 342ሺህ ህዝብን የንፁህ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.494,14.736,0.0,16.494,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0667751976b4,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ጸሀፊ ሆነው የተመረጡት ሺሃቡዲን ኑራ በበኩላቸው፥ በቀጣይ የተጣለባቸውን ሀላፊነት ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.733,14.079,0.0,16.733,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b364185df995,train,በሐረር ሞዴል የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀምሯል።,spk_b135d1c26949,am,2.753,2.753,0.0,2.753,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2202242adfb,train,በተገነቡት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች 156 ሺህ 296 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውንም አቶ ሙላት ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,7.354,6.686,0.0,7.354,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ed294c809d8,train,መንግስት ችግሩን ተገንዝቦ ለመፍትሄው በቁርጠኝነት በመስራቱ በአሁኑ ወቅት የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት መሻሻሉን ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de4fb89ca015,train,የአሸንዳ በዓል በክልል ደረጃ የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድርን ጨምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ እና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት ትናንት በመቀሌ ከተማ በደማቅ ሁኔታ መከበሩ ይታወሳል።,spk_b135d1c26949,am,16.433,13.99,0.469,16.433,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_362e751e9aa3,train,በመርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ተገኝተዋል።,spk_b135d1c26949,am,7.994,7.272,0.315,7.994,-27.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c24c10c1fb7c,train,ሰላም እስኪመጣ ዝም ብለን አንቀመጥም ሰላም እስኪመጣ እናለማለን፣ ምርጫችን ሰላም እያጸኑ እያለሙ መቀጠል ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,8.713,7.857,0.375,8.713,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7768f17d96c,train,ተገንብተው ለአገልግሎት ከበቁት የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች አብዛኞቹ በዞኑ ገጠር  አካባቢዎች የተገነቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,6.074,5.679,0.394,6.074,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_710abbdb0add,train,የቤት ባለቤት ከሆኑት ነዋሪዎች መካከል በቦርድ የተገለሉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት እና የድሬደዋ አስተዳደር ገጠር ክላስተር አቅመ ደካማ ነዋሪዎች ተጠቃሽ ናቸው።,spk_b135d1c26949,am,9.473,8.438,0.671,9.473,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df6222eb76b3,train,የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ አምስቱ የጳጉሜን ቀናት በሀገር ዓቀፍ ደረጃ በተለያየ ዝግጅትና ስያሜ ለማክበር የዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_b135d1c26949,am,11.754,10.708,0.309,11.754,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8cbcfd53dc3,train,የከተማ ለውጥ ከጠበቁት በላይ አስገርሞኛል ያለችው ድምጻዊቷ በኒው ዮርክ ከተማ ያለሁ ያህል ተሰምቶኛል ስትል ገልጻለች።,spk_b72a8d7b3938,am,7.293,5.698,0.361,7.293,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_95d68f36bf22,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም(ዩኔስኮ) የእ.አ.አ 2001 በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ሽልማት ከላቲቪያዊው የሙዚቃ ባለሙያ ጊዲዮን ክሬመር ጋር ለሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ያገኘችው ሽልማት ተጠቃሽ ነው።,spk_b72a8d7b3938,am,14.573,13.096,0.0,14.573,-29.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_aaec3a3e2b79,train,በአምቦ ዩኒቨርሲቲው የደም ልገሳ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል።,spk_b72a8d7b3938,am,4.173,3.174,0.446,4.173,-29.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_87b7c5155973,train,የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የአንድነት የጥንካሬና የመከባበር እሴት ማሳያ ሆኖ በድምቀት መከበሩን ገልጸዋል፡፡,spk_b72a8d7b3938,am,6.774,6.317,0.456,6.774,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c04e1b2116ca,train,የተቸገሩ ወገኖችን ማገዝና መርዳት ያለው ለሌለው ማካፈል ከጥንት ጀምሮ የመጣ የኢትዮጵያውያን መገለጫ እና መልካም እሴት መሆኑን አንስተው ፤ ለአቅመ ደካሞች የሚደረገው ማዕድ የማጋራትና ድጋፍ የዚሁ ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,13.973,11.952,0.0,13.973,-28.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5c1e1933ccea,train,የአምቦ ደምና ህብረ ህዋስ  ባንክ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ቀጄላ በበኩላቸው በዞኑ ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ደም የመሰብሰቡ ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.694,8.749,0.0,9.694,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ad84cef3a1b9,train,ኡሙ ሳንጋሬ ከፒኦኤ ባደረገችው ቆይታ እንጦጦ ፓርክ እና ሙዚየሞችን ጨምሮ ሌሎች በመዲናዋ የጎበኘቻቸው ቦታዎች ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች።,spk_b72a8d7b3938,am,7.814,6.94,0.431,7.814,-26.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0b245cbed30,train,በዚህም በኃይል መቆራረጥና በኃይል ማነስ ምክንያት ለረዥም ጊዜ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ አሁን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ በመሆናቸው ችግራቸው መቀረፉን ተናግረዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.133,8.201,0.0,9.133,-28.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_69912f97f251,train,ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባርም ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ደም እየተሰበሰበ መሆኑን ገልጸው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በዓመት አራት ጊዜ ደም ይለግሳሉ ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,8.813,7.702,0.375,8.813,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f936b5efb6b5,train,ደም መለገስ ክቡር የሆነውን የሰው ህይወት ለመታደግ ትልቅ ስጦታ በመሆኑ በደም ልገሳ እየተሳተፈ መሆኑን የተናገረው ደግሞ ተማሪ ታጁድን ሙሃመድ ነው።,spk_b72a8d7b3938,am,8.774,7.479,0.394,8.774,-32.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_302973f57b9d,train,በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሥርዓት የጥናትና ምርምር መርሃ ግብሮችን በመቅረጽ የሠራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም የሚያሻሽሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወኑ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.573,8.998,1.006,10.573,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_ff61398df2fd,train,ተጠቃሚዎች በበኩላቸው ላለፉት አምስት ዓመታት እንጀራ ለመጋገርም ሆነ ሌሎች ሥራዎችን ለመሥራት ይቸገሩ እንደነበር አውስተዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,7.934,6.637,0.495,7.934,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c089c0749816,train,በበጎ ፈቃድ ደም መለገስ ትልቅ የህሊና እርካታ የሚሰጥ በመሆኑ ይህንን ሰብዓዊ ተግባር አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ደም ለጋሽ ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_b72a8d7b3938,am,8.973,8.076,0.531,8.973,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_f3c53a45c831,train,ከደም ለጋሾቹ መካከል ተማሪ አመርቲ መረቡ፤ በደም እጦት ለጉዳት የሚጋለጡ ወገኖችን ለማገዝ በተለያየ ጊዜ ደም ስትለግስ መቆየቷን ገልጻለች።,spk_b72a8d7b3938,am,8.854,8.069,0.336,8.854,-29.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_496bfb41df9e,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ያካሄደው የምርምር አስተዳደር፣ፈጠራና የማኅበረሰብ ተሳትፎ ጥናትና ምርምር ተሞክሮን ለመጋራት ያለመ የአውደ ጥናት አካሂዷል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.973,9.431,0.515,10.973,-33.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ffcae7d14b25,train,የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ መልአከ ፀሐይ ብርሃኑ አማረ፤ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና ለተለያዩ ወገኖች ደግሞ ማዕድ አጋርተናል ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.573,8.313,0.392,9.573,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c6031bf0c6a,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርጋዴር ጄነራል ከበደ ረጋሳ፥አውደ ጥናቱ የሠራዊቱን የማድረግ አቅም ማጎልበት የሚያስችሉ ወሳኝ የጥናትና ምርምር ውጤቶች የተገኙበት ነው ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.694,9.815,0.402,10.694,-32.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_90ee5f121fd0,train,በመሆኑም ሀገረ ስብከቱ አድባራትን በማስተባበር የማዕድ ማጋራትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,6.413,5.62,0.401,6.413,-27.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_119b627f1cf8,train,በመርሃ ግብሩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎቹ ባቀረቡት ማብራሪያ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ማሳደግ፣ የመንግስት ገቢን መጨመርና የተቀናጀ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4964ab30f648,am,16.733,15.712,0.0,16.733,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c1dc43b10154,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብር ናይጄሪያ ሞዛምቢክን 4 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፋለች።,spk_4964ab30f648,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-23.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_0dac0ab71130,train,የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አምስት ጊዜ የካራባኦ ዋንጫን አንስቷል። ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ የነበረው እ.አ.አ በ2014/15 ነበር።,spk_4964ab30f648,am,13.334,12.89,0.444,13.334,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_2d550159cb5a,train,በዚህ ሳምንት ሊደረግ የነበረው የአርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ ተደራራቢ ጨዋታዎች ስለበዙብኝ ይራዘምልኝ ብሎ ለአወዳዳሪው አካል ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ወደ ቀጣዩ ሳምንት ተሸጋግሯል።,spk_4964ab30f648,am,20.174,19.245,0.0,20.174,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_669f11633caa,train,በሊጉ ሶስተኛ ተከታታይ ድሉን ያስመዘገበው መቻል በ29 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል። በውድድር ዓመቱ ስምንተኛ ድሉን አስመዝግቧል።,spk_4964ab30f648,am,10.133,9.387,0.0,10.133,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_da08053964d7,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት መርሐ - ግብር ባህር ዳር እና ሐዋሳ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። ጨዋታው ማምሻውን በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል።,spk_4964ab30f648,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_b8bc4f668675,train,የኢኖቬሽን ፌስቲቫሉ እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት፣ አካታችና ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ራዕይ አቀጣጣይ እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል፡፡,spk_4964ab30f648,am,15.854,14.796,0.455,15.854,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_37eb06c12307,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ሃዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_4964ab30f648,am,6.694,6.002,0.691,6.694,-21.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_26233259d6a2,train,ማርክ ጉሂ በ95ኛው ደቂቃ ክሪስታል ፓላስን አቻ ያደረገችውን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4964ab30f648,am,7.173,6.773,0.401,7.173,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dd5af529c4ef,train,በወቅቱ የሞሮኮ አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ብሔራዊ ቡድኑ ከአንጎላ እና ሞሪታኒያ ጋር ለነበረበት የወዳጅነት ጨዋታ ለዲያዝ ጥሪ አድርገውለታል።,spk_4964ab30f648,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_7e5c0cb21e94,train,በምርምር የተገኘውን የሳር ዝርያ በምስራቅ ሐረርጌ ዞንና  ማያ ከተማ መስተዳድር በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች  እና አራት ቀበሌዎች በአርሶ አደር ግብርና ማሰልጠኛ ማዕከላትና በአርሶ አደር ማሳ ላይ እያስፋፋ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4964ab30f648,am,17.213,15.384,0.0,17.213,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_d26f5e0cafcf,train,የ26 ዓመቱ የሪያል ማድሪድ የክንፍ መስመር ተጫዋች ዲያዝ በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ አምስት ጨዋታዎችን አድርጎ አምስት ግቦችን በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ ነው።,spk_4964ab30f648,am,12.934,12.559,0.0,12.934,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_021da9aa9121,train,የጣልያኑ ክለብ ናፖሊ በስምንት ነጥብ 25ኛ ደረጃን ይዟል። ቼልሲ በ13 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_4964ab30f648,am,7.934,7.454,0.479,7.934,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_1bc9b37ea838,train,ደሴ ከተማ በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ እንደምትገኝ ተመልክተናል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህን የልማት ጉዞ በማሳለጥ ረገድ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት የጎላ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።,spk_4964ab30f648,am,13.454,12.262,0.0,13.454,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_6eb5af63704b,train,ለዚህም በየአካባቢው ለወጣቶች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር መስራት እንደሚገባ ጠቁመው የክልሉ መንግስትም የስፖርት ዘርፉን ለማገዝ ቁርጠኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4964ab30f648,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_7712677eab54,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_4964ab30f648,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-27.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_4ab483aed82d,train,ሁለቱ ክለቦች በ15ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተገናኝተው አስቶንቪላ 2 ለ 1 ማሸነፉ የሚታወስ ነው።,spk_4964ab30f648,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-28.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_cbe487e6808e,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ብለስ ናጎ፣ ፍራኦል መንግስቱ እና ዮሴፍ ዮሐንስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4964ab30f648,am,10.053,9.657,0.0,10.053,-20.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ee932d5d16f0,train,እ.አ.አ ጃንዋሪ 20 ቀን 2018 ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 3 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ በሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል።,spk_4964ab30f648,am,9.293,8.814,0.479,9.293,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed4c3701e094,train,በጨዋታው ላይ ናይጄሪያ ከፍተኛ ብልጫ የወሰደች ሲሆን ተመጣጣኝ ፉክክር ለማየት አልታቸለም።,spk_4964ab30f648,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_32f31eaca661,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ዛሬ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_eed6a4f52ecd,train,ብራሂም ዲያዝ በስፔን ታዳጊና ወጣት ቡድኖች ላይ በአጠቃላይ 28 ጨዋታዎችን አድርጎ ስድስት ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_4964ab30f648,am,7.093,6.698,0.396,7.093,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_dec431c71497,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቴዎድሮስ ታፈሰ እና ኪዳኔ አሰፋ በጨዋታ፣ መልካሙ ቦጋለ በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4964ab30f648,am,11.213,10.838,0.376,11.213,-25.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a08c4cfb963,train,የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄዱ የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል።,spk_4964ab30f648,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_fba184d1a0e1,train,ፋሲል ከነማ በሊጉ ካደረጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች መካከል አራቱን ሲያሸንፍድኑ በ17 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,14.774,12.095,0.656,14.774,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2bb68bf1bf09,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት እስከ ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_4964ab30f648,am,5.133,4.806,0.328,5.133,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_cf315c4ff371,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ድሬዳዋ ከተማ ከነጌሌ አርሲ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_4964ab30f648,am,7.373,6.711,0.663,7.373,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_248421df41e8,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሸገር ከተማ በ12 ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_300b46ef1eb1,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የፀደቀውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ መሰረት በማድረግ ከፌደራል መንግስቱ ተናባቢ በሆነ አግባብ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ግልጽና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4964ab30f648,am,13.653,12.734,0.0,13.653,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_c1406d16334f,train,ቡናማዎቹ በ11 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።,spk_4964ab30f648,am,3.373,2.994,0.38,3.373,-21.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_21531f595a33,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቡና ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።,spk_4964ab30f648,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_97e101359d33,train,እ.አ.አ በ1968 ባዘጋጀችው ስድስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋንጫውን አንስታለች።,spk_4964ab30f648,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_900c2f1f502f,train,ሃዋሳ ከተማ በ14 ነጥብ ሰባተኛ፣ የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ12 ነጥብ 16 ደረጃን ይዘዋል።,spk_4964ab30f648,am,7.454,7.071,0.383,7.454,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_0276b61cfab8,train,ጽንፈኛ ቡድኑ ዓላማ እገታና ዘረፋ ከመፈፀም ባለፈ የትምህርትና መሰል ማህበራዊ ተቋማትን አገልግሎት ማሰናከልና የማውደም እቅድ በመያዝ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።,spk_3528c14cf2b3,am,12.514,10.137,0.0,12.514,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b777c441418f,train,ንጋት ማለት ረዥሙ ጨለማ አልቆ ጎኅ ሲቀድ፣ የብርሃን ፍንጣቂ መታየት ሲጀምር ያለው ጊዜ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,9.194,7.638,0.0,9.194,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23d6b06b42b1,train,የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት በዞኑ የትምህርት ስብራትን በዘላቂነት ለመቅረፍና ጥራትን ለማስጠበቅ ከህብረተሰቡ እና ከአጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_3528c14cf2b3,am,14.073,10.052,0.0,14.073,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df6d6fc69fcc,train,የአፍሪካ መንግስታት በትምህርት ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ፣ የትኛውም እድሜው ለትምህርት የደረሰ ህጻን ከትምህርት ገበታ ውጭ እንዳይሆንና ለመምህራንና ለተማሪዎች ምቹ ከባቢ እንዲፈጥሩ ጠይቀዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,18.834,13.439,0.326,18.834,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31d248cb737f,train,ያለንበት ወቅት የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን መሆኑን እኛ ብቻ ሳንሆን ዓለም ከዓባይ ጋር የሚመሰክረው ነው ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,7.793,6.932,0.0,7.793,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46999d706f14,train,ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ሆኖ ጥያቄ በማዘጋጀት እንደሚሰሩና በመምህራኑ የሚሰጡትን የቤትና የክፍል ሥራዎችን በጊዜ ሰርቶ እንደሚያጠናቅቅም ገልጽዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,12.873,9.092,0.726,12.873,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_322f54138833,train,የትኛውንም ልማት ለማከናወን ሰላም ወሳኝ መሆኑን አንስተው የክልሉን ሰላም አስተማማኝ በማድረግ ሂደት የጸጥታ አካላት ላደረጉት የላቀ አስተዋጽኦና ለህዝቡ ጠንካራ ትብብር አመስግነዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,14.153,11.368,0.303,14.153,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5d8cab4d659,train,የፍትሕ አካላትን አቅም የሚያጠናክሩ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ያሉት ኮሚሽነሩ፤ በተወሰዱ የፀረ ሙስና ተግባራት በሙስና ለችግር ተዳርገው የቆዩ የልማት ድርጅቶች ቁመና ተስተካክሏል ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,17.273,10.798,1.117,17.273,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cd4dc758cc0,train,ተቋማዊ የአሠራር ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ እንዲሁም በየቦታው ተሰግስገው አስተዳደራዊ ሙስና የሚፈጽሙ ግለሰቦች ላይ እርምጃ መውሰድ ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,17.433,10.132,0.525,17.433,-38.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10d667ab413c,train,ንጋት ከፊታችን ብርሃን መምጣት ያሳያል፤የውሏችን እንቅስቃሴ የሚጀመርበት ጊዜም ነው ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,7.394,5.744,0.576,7.394,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5ca722065a8,train,መንግሥት የኮንፈረንስ ቱሪዝም በአዲስ አበባ ሳይወሰን በክልል ከተሞች እንዲስፋፋ በማድረግ የዘርፉን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማሳደግ የሚያስችል ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_733f8cd2149b,am,10.254,9.337,0.0,10.254,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5132c52bb713,train,በዚሕም ከሐምሌ 1 እስከ -ነሃሴ 12/2017 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሺሕ 818 ዩኒት ደም በመሰብሰብ ጥቅም ላይ ማዋል መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_733f8cd2149b,am,10.293,9.547,0.0,10.293,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1caed7b916f7,train,ኢትዮጵያና ጃፓን ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን አንስተው፤ ጃፓን በጤናው ዘርፍ ያላት አበርክቶ የላቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,8.573,7.857,0.0,8.573,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00ec7edbf918,train,በክልሉ ከፍተኛ የወባ ስርጭት የሚታይባቸው የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ፣ የአለታ ጩኮና ሎካ አባያ ወረዳዎች መሆናቸውን ጠቅሰው በእነዚህም ከ75 በላይ ቀበሌዎች የቤት ለቤት የወባ ትንኝ መከላከያ ኬሚካል ርጭት እየተከናወነ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_733f8cd2149b,am,13.493,13.092,0.0,13.493,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4fb4e0ba46d,train,በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አማኑኤል ሀይለ በበኩላቸው፤ በክልሉ ያሉ ሶስት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች የእናቶችና ህፃናት ህክምና መስጠት የሚያስችል መልሶ ግንባታ እንደተከናወነላቸው አስታውቀዋል።,spk_733f8cd2149b,am,13.094,11.698,0.589,13.094,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da1449889386,train,በዚህም በትግራይ ክልል ከባለፈው ጥር 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታኅሳስ ወር 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊየን ኩንታል በገንዘብ ሲተምን 32 ቢሊዮን ብር የሚገመት ሰብዓዊ ድጋፍ መሰራጨቱን አስታውቀዋል።,spk_733f8cd2149b,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a247843a0207,train,የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ግንባታ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ መዳረሻዎች እንዲሁም በዘርፉ የሚሰጠውን አገልግሎት ቀልጣፋ ማድረግ መቻሉ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,10.694,9.786,0.579,10.694,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c86f8d0b9ab7,train,የፌደራል መንግስትም በትግራይ ክልል አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,6.994,5.896,0.656,6.994,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4b9b25b1a68,train,ሚኒስትር ዴኤታው ይህ ጥረት የሀገሪቱን የቱሪዝም አቅም የበለጠ ለማሳደግ እና ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ማዕከል ለማድረግ የተያዘውን ግብ ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_733f8cd2149b,am,9.653,9.324,0.0,9.653,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba8e52a8e11e,train,በመሆኑም ስርጭቱን ለመግታት የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት እንዲሁም ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ተግባር እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_733f8cd2149b,am,9.774,9.256,0.0,9.774,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000909e241fb,train,:- በሲዳማ ክልል ማህበረሰቡን ያሳተፈ የወባ መከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_733f8cd2149b,am,6.854,6.527,0.0,6.854,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33c52a001585,train,ነባሮቹ የቱሪዝም መስሕቦቻችን ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ በማልማት ለጎብኚዎች ምቹ እንዲሆኑ ይደረጋል ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ።,spk_733f8cd2149b,am,9.373,7.658,0.333,9.373,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb9469240cd3,train,ፕሬዚዳንቱ አያይዘው እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ ለ25 ሺህ አቅመ ደካሞች ህጻናትና ሴቶች እንዲሁም አረጋውያን ነፃ የህግ ድጋፍ ተደርጓል።,spk_733f8cd2149b,am,7.854,7.09,0.44,7.854,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30f85c2f0a96,train,የወባ በሽታ የህዝብ የጤና ችግር ወደማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ እንደ ሀገር የተለያዩ ስትራቴጂዎች ተነድፈው እየተተገበሩ ይገኛሉ።,spk_733f8cd2149b,am,8.293,7.464,0.0,8.293,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b99c5ced6fb1,train,በመግለጫው ላይ በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጽህፈት ቤት ሀላፊ አባንግ ኩመዳን እንደተናገረችው በሀገር አቀፍ ደረጃ ለአንድ ወር ሲካሄድ በቆየው ውይይት ከ4 ሚሊየን በላይ ወጣቶች ተሳትፈዋል።,spk_101205b791f0,am,18.593,14.814,0.738,18.593,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aca2767aa6a,train,ነሐሴ 25 ቀን 2017 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ,spk_101205b791f0,am,6.513,5.148,0.757,6.513,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88313cfef8b8,train,በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው,spk_101205b791f0,am,5.593,4.364,1.23,5.593,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b30741d3e274,train,በባሕርዳር ከተማ የተገነባው የማገገሚያ ማዕከልም የመደመር መንግስት በተለይ  ለተጋላጭ የሕብረተሰብ ክፍሎች የሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,11.873,11.021,0.852,11.873,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14492d14a9d5,train,የታላቁ አርቲስት ስርዓተ ቀብር ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም ተገልጿል።,spk_101205b791f0,am,9.713,8.378,0.566,9.713,-37.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ba03bbb1323,train,o ከታመመ ሰው ደምና ፈሳሽ ንክኪ ራስን መጠበቅ፤,spk_101205b791f0,am,3.994,3.428,0.565,3.994,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2395db4706bb,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር በበኩላቸው፤ አየር ኃይል የሀገር ኩራት እና የህዝብ መከታ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_101205b791f0,am,11.674,9.608,0.842,11.674,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eebfd055cb7,train,በንቅናቄው ማህበረሰቡ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል  የወጡ ህጎች ላይ ግንዛቤ እንዲጨብጥና ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ለሀብት ምንጭነት  ለማዋል የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,15.834,13.897,0.0,15.834,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80fa1b540466,train,የባሕር ዳር ከተማ አካባቢ ፅዳትና ውበት ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ጽጌረዳ አበበ በበኩላቸው፤  ከተማዋን ፅዱ፣ ውብና አረንጓዴ እንዲሁም ለኑሮ ተስማሚ  ለማድረግ እየተሰራ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,13.873,11.912,0.847,13.873,-35.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dcfa31e6a9,train,በዚሁ መሰረት ባለፉት ዓመታት መንግስት ህዝቡን በማሳተፍ በትምህርት ዘርፍ መሰረተ ልማት የማሟላት ስራዎች ሲያከናወን መቆየቱን ጠቁመው ይህም ለትምህርት ጥራቱ አጋዠ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,15.274,12.434,0.383,15.274,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f67ec1b45f93,train,የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9 መደበኛ ጉባኤ በአዳማ ገልማ ጨፌ እየተካሄደ ነው።,spk_101205b791f0,am,9.034,8.543,0.49,9.034,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65441161dbf0,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የኡለማዎች ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ገለጸ።,spk_101205b791f0,am,15.473,13.027,0.344,15.473,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0f943865919,train,የታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ሥርዓተ ቀብር በተመለከተ በብሔራዊ ቴአትር የቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_101205b791f0,am,9.674,8.392,0.783,9.674,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86699063b9aa,train,የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_101205b791f0,am,4.793,4.301,0.492,4.793,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff77fb573893,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ,spk_101205b791f0,am,6.234,4.907,0.596,6.234,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e3526d5b8d1,train,በተጨማሪም ለመገንባት ከታቀደው 497 የመምህራን የመኖሪያ ቤት መካከል እስከ አሁን  89 ቤቶች ማጠናቀቅ እንደተቻለም አስረድተዋል።,spk_101205b791f0,am,12.713,9.992,0.819,12.713,-36.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da5baeb90023,train,በምስራቅ ቦረና ዞን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እና ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ በትኩረት መከናወኑ ተገለጸ።,spk_101205b791f0,am,14.153,11.135,0.477,14.153,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c630643db6a6,train,ተመራቂዎች የህይወታቸውን አዲስ ጅማሮ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ለውጥ ላይ አተኩረው እንዲሰሩም መልዕክት አስተላልፈዋል ።,spk_101205b791f0,am,8.473,7.797,0.0,8.473,-38.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18cc2deff176,train,በዞኑ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባትና ከማደስ ባለፈ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ከ53 ሺህ በላይ አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,14.233,11.94,0.533,14.233,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61eaaf848836,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጤናን እና ትምህርትን በተመለከተ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_101205b791f0,am,8.954,8.56,0.0,8.954,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_162bb6741b61,train,ባለስልጣኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቀጣይ ስድስት ወራት የሚተገበር ሁለተኛውን ምዕራፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡,spk_101205b791f0,am,11.594,9.186,0.61,11.594,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82ec24996ea6,train,በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ ቤቶችም የአቅመ ደካማ እና የአረጋውያንን ቤተሰቦች ህይወት ማሻሻል የሚያስችሉ ናቸው ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,13.073,10.661,1.032,13.073,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d8bf4c2665f,train,የመድሃኒትና የጤና አገልግሎት ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_101205b791f0,am,11.393,10.225,0.402,11.393,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f8935112bb,train,በዞኑ ከሲናና ወረዳ ነዋሪዎች መካከል አቶ አህመድ ከድር በሰጡት አስተያየት፤ በአካባቢያቸው በሚገኘው ትምህርት ቤት ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመሆን መገንባታቸውን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,18.354,15.289,0.642,18.354,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_561727ad85be,train,በመሆኑም በክልሉ በደም እጦት የአንድም ሰው ህይወት እንዳያልፍ የበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ተሳትፎ ማደግ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_101205b791f0,am,10.553,9.023,0.655,10.553,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb9d36aa053,train,በአሁኑ ወቅት የተገነቡ የኪነ ጥበብ ማዕከላት ጥቅም ላይ እንዲወሉ የከተማ አስተዳደሩና ተቋማት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንዳለባቸውም ገልጸዋል።,spk_101205b791f0,am,11.914,10.11,0.0,11.914,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02f25c96501b,train,ከፍተኛ ትኩሳት፣ ብርድ ብርድ ማለት እና ራስ ምታት፤,spk_101205b791f0,am,4.793,4.329,0.465,4.793,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_229060950c12,train,በባሌ ሮቤ ከተማ የጄኔራል ዋቆ ጉቱ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደሳለኝ ዱጋ እንደተናገሩት ደም መለገስ  የበጎ ተግባር ሁሉ ማሳያ ነው።,spk_101205b791f0,am,15.553,13.178,0.387,15.553,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7bab89835d0,train,እድሜያቸው የደረሰ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ እንዳይሆኑ በተሰራው ስራ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,9.034,8.29,0.744,9.034,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25e4c1a88ba1,train,ለዘላቂ ልማት መረጋገጥ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያላቸው ሚና ቁልፍ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_101205b791f0,am,8.233,5.757,0.681,8.233,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d10582ea25a,train,ጋዜጠኝነት የሚቆምለት ሀገር እና ባህል እንዳለውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡,spk_101205b791f0,am,7.513,7.015,0.498,7.513,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d02d70891f81,train,በሆስፒታሉ የሚሰጠው አገልግሎት የተሻሻለ መሆኑንና በሁሉም ደረጃ ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ትጋትና ትህትና የሚደነቅ መሆኑን  ገልጸዋል ፡፡,spk_d70ae2fee460,am,9.133,7.377,0.0,9.133,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6eb0a42e01af,train,የክረምት መውጣትን ተከትሎ ብዙን ጊዜ በከተማው የወባ በሽታ የሚከሰትበት አጋጣሚ ቢኖርም በሌሎች ወቅቶችም ሊከሰት ስለሚችል በሽታውን ቀድሞ ለመከላከል ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.373,11.898,0.0,13.373,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb3615be436,train,በዓሉ በህዝቦች መካከል አንድነትና ሰላምን በማጠናከር ረገድ በጎ ተጽዕኖ ያለው መሆኑን ገልጸው ለሀገር ግንባታም ሚናው ትልቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,7.413,7.09,0.0,7.413,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7dee185b037,train,ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ አካባቢዎች ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሥራ መከናወኑን አቶ ደጀኔ ጠቅሰው፣ በረግረጋማ ቦታዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ተካሂዷል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.813,11.505,0.355,13.813,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a050e721a2bb,train,ዛሬ የተመረቀው የሆጤ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት መብቃቱም ለዚህ ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.053,9.321,0.0,10.053,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_675319a51d20,train,የአምቦ ከተማ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደጀኔ ኦልጅራ እንደገለጹት በከተማው በበጀት ዓመቱ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ሥራ እየተሰራ ነው።,spk_d70ae2fee460,am,13.893,12.146,0.437,13.893,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b45a348f2ea,train,መንግስት በዘላቂነት ስደተኞች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ እየተገበራቸው ላሉ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የቴክኒክና የገንዘብ ትብብሩን ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,12.534,10.959,0.776,12.534,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ead673c9549,train,የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት አስመልክቶም የራስ ቴአትር የኪነጥበብ ሙያተኞች በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ባህላዊ ትርኢት አቅርበዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.813,7.454,0.776,9.813,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2afaac60ff2e,train,የይርጋ ዓለም ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ አገልግሎት መሻሻል እንግልትንና አላስፈላጊ ወጪን እንዳስቀረላቸው ተገልጋዮች  ገለጹ።,spk_d70ae2fee460,am,7.973,7.167,0.333,7.973,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fce18696f71,train,ዘንድሮ በሚከናወነው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት አምስት ሚሊየን ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ወደ ተግባር መገባቱን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_d70ae2fee460,am,9.053,8.22,0.0,9.053,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c91c17b6b05,train,በሆስፒታሉ ተኝቶ ህክምና ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ያገኘናቸው የይርጋዓለም ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ መሠረት ዘውዴ በበኩላቸው ከህመማቸው በቀናት ውስጥ አገግመው ጤናቸው መሻሻሉን አስረድተዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,13.493,11.099,0.477,13.493,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5007a8b7b41d,train,ሌላው የአምቦ ከተማ ነዋሪ አቶ ገላና ታደሴ በበኩላቸው በወባ በሽታ መከላከል ላይ ከጤና ባለሙያዎች ግንዛቤ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.373,9.215,0.465,11.373,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_863685e7ca85,train,የአገልግሎቱ መሻሻልም ከዚህ ቀደም ይገጥማቸው የነበረን እንግልትንና አላስፈላጊ ወጪን እንዳስቀረላቸው ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_672a75d86162,train,አስተያየታቸውን የሰጡ የከተማው ነዋሪዎችም ከጤና ባለሙያዎች ባገኙት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በአካባቢያቸው የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን እያፋሰሱና እያዳፈኑ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,14.813,11.862,0.408,14.813,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbc68fdd254a,train,በዚህም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል፣ ግብዓት የማሟላት፣ የተማሪዎች ምገባና ሌሎችም የትምህርት ጥራቱን የሚያስጠብቁ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.573,11.299,0.0,13.573,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d67643fcf49,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና የስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ሚኒስቴሩ ያከናወናቸው ባህልን የማስተዋወቅ፣ የስፖርት ተሳትፎን የማሳደግ እና የኪነ ጥበብ ዘርፉን የማበረታታት ተግባራት በጠንካራ ጎን የሚጠቀሱ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,21.694,17.816,0.514,21.694,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77d29f945d85,train,ፕሮጀክቱ በጥቂቱ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መንገድ፣ ሕዝባዊ ፕላዛዎች፣ የመኪና ማቆሚያዎች፣ የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሱቆች እና አምፊቴአትሮች የተካተቱበትም መሆኑም እንዲሁ።,spk_d70ae2fee460,am,12.014,10.958,0.0,12.014,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b84c93b66cc,train,በሀገሪቱ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.174,8.495,0.0,9.174,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09f442f9eed0,train,የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በዓሉን የተመለከተ በቂ ግንዛቤ እና እውቀት ጨብጠው ስራቸውን እንዲያከናውኑ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.414,9.577,0.786,11.414,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_551c885ab6d5,train,በተጨማሪም የአካባቢያቸውን ንጽህና በመጠበቅና የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውን ከበሽታው እየተከላከሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.174,8.769,0.335,10.174,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab87f7e858e2,train,በኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ባለፈው አመት ለ80 ሺህ አቅመ ደካሞች ነጻ የጤና ምክርና ምርመራ እንዲሁም ህክምና የተሰጠ ሲሆን ዘንድሮ 100 ሺህ ሰዎችን ተደራሽ ለማድረግ ይሰራል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.454,10.069,0.433,11.454,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9cfcde2d466,train,ባለፈው ዓመት ሆስፒታሉ ከ200 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመላላሽና ተኝቶ ታካሚዎች አገልግሎት መስጠቱን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,8.434,7.326,0.0,8.434,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac72a4a37da6,train,ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ነፃ የጤና ምርመራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል።,spk_d70ae2fee460,am,12.573,11.617,0.319,12.573,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0189bd6985fe,train,በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_d70ae2fee460,am,8.774,7.515,0.0,8.774,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3293faa3f204,train,በውይይቱ የተባበሩት መንግስታት ተወካዮች፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተገኝተዋል።,spk_d70ae2fee460,am,6.053,4.799,1.255,6.053,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_298481b022a4,train,ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስደተኞችን በአካታችነት በዘላቂነት ራሳቸውን እንዲችሉ እያከናወነች ላለው ተግባር ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d70ae2fee460,am,8.893,7.981,0.372,8.893,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_543f9c1949eb,train,ወጣቶች  የመስቀል ደመራ እና የሆረ ፊንፊኔ በዓላት ሀይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በሰላምና በአብሮነት እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር የሚያደርጉትን ትብብር እንዲያጠናክሩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጥሪ አቀረበ።,spk_d70ae2fee460,am,19.453,16.304,0.0,19.453,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_200d9547b6cf,train,በምጣኔ ሃብት ዘርፍም በስራ እድል ፈጠራ በማካተት በዘላቂነት ራሳቸውን የሚችሉበት እድል የተፈጠረ ሲሆን፤ አብዛኞቹ ስደተኞች ይህን እድል እየተጠቀሙበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.014,10.004,1.601,13.014,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_145effda15fd,train,በሀገር ደረጃ የትምህርት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅም ሞዴልና ልዩ የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን የማስፋፋት ስራ እየተከናወነ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.653,8.622,0.424,9.653,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2233faf1c74e,train,በሽታው የተገኘባቸው በአካባቢያቸው የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጸው ለዚህም በሁሉም የጤና ኬላዎች የወባ መድኃኒት ቀድሞ እንዲሰራጭ መደረጉን ነው ኃላፊው የገለጹት።,spk_d70ae2fee460,am,10.133,9.806,0.328,10.133,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a43ac33d26da,train,በከተማው ከጥምቀት በዓል ቀደም ብሎ ባለው ሳምንት የህብረተሰቡን ባህል፣ ወግ፣ እምነትና ትውፊት በስፋት የሚያስተዋውቁ ልዩ ልዩ የጎዳና ላይ የኪነጥበብ ሁነቶች መዘጋጀታቸውንም ተናግረዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,14.334,11.423,0.796,14.334,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2b8a0c2c43d,train,እንዲሁም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን በተመለከተ ምርመራ በማድረግ የመለየትና የቅድመ መከላከል ስራዎች ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.174,7.497,0.413,9.174,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d334fe36dd2,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ የረጅም ጊዜ ታሪክ አላት።,spk_d70ae2fee460,am,9.014,7.854,0.478,9.014,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_49fa63b4246a,train,ወጣቶቹ ሰላምን በማስጠበቅ፣ ወንጀልን በመከላከል፣ በዓላት በሰላም እንዲከበሩና ከተማዋ የሰላም ልዩ ተምሳሌት እንድትሆን ጉልህ ሚና እያበረከቱ መሆኑን ተናግሯል።,spk_d70ae2fee460,am,11.014,10.357,0.333,11.014,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d383104ccd4,train,በዓላቱን በድምቀት ለማክበር የሚመጡ የሀገር ውስጥና የወጭ አገራት እንግዶችን ለመቀበል ወጣቶች የተለመደ ትብብራቸውን እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.174,9.613,0.561,10.174,-36.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89df2504b9bd,train,በአሁኑ ወቅትም በአካባቢያቸው ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ስራ እያከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,8.053,7.151,0.0,8.053,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15102a423ee4,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር እንደሚጠናከር የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_d70ae2fee460,am,13.534,11.522,0.767,13.534,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab9a0736699f,train,ሆስፒታሉ የአገልግሎት ጥራቱን ለማስጠበቅ ከ40 በላይ ስፔሻሊስትና ሰብ ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በመያዝ አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡,spk_d70ae2fee460,am,9.094,8.025,0.507,9.094,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cfbae77e274,train,ከሆስፒታሉ ተገልጋዮች መካከል የይርጋዓለም ከተማ ነዋሪው አቶ ምስጉን ታደገ በሆስፒታሉ የጥርስ ህክምና አገልግሎት ቅልጥፍናና  እንክብካቤ  መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.133,8.296,0.34,9.133,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a240e64d41d,train,"በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ጀሚላ ሲምቢሩ የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ እንደሚከበር ተናግረዋል።",spk_d70ae2fee460,am,12.174,10.718,0.362,12.174,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3011633d18f,train,ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ ቡዙ ታመኔ እንዳሉት፣ በአካባቢያቸው ለወባ በሽታ መራቢያ የሚሆኑ ቦታዎችን በማጽዳት ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ከበሽታው እየተከላከሉ ይገኛሉ።,spk_d70ae2fee460,am,12.493,10.129,0.0,12.493,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75af2f516e20,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን ደም በማሳደግ ጤናማ ማህበረሰብ የመፍጠርና ህይወትን የመታደግ ስራ በትኩረት ይከናወናል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.493,9.526,0.584,10.493,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3d8ffc9f14,train,በጎንደር ከተማው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካሞችና አረጋውያን አገልግሎት የሚሰጡ 20 የመኖሪያ ቤቶች እድሳትና ጥገና ስራን ማስጀመር እንደተቻለም ገልፀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,11.493,11.162,0.332,11.493,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e23db146ae0,train,ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለተገልጋዮች በግልጽ ችሎት ነጻ፣ ተዓማኒና ቀልጣፋ ፍርድ መስጠት የሚያስችለውን ምቹ የስራ ከባቢና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ማሟላቱ የሚደነቅና ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,13.653,11.998,0.425,13.653,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bb84e0ae76,train,ጅምር አበረታች ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም አሁንም በአገር ደረጃ ካለው ፍላጎት አንፃር ብዙ ርቀት መጓዝ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,8.613,7.013,1.136,8.613,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_672993f1f64d,train,የፌደራል መንግስት ለከተማው ልማትና እድገት መፋጠን የሰጠው ልዩ ትኩረት አሁን ላይ የከተማዋ የቀደመ ታሪክና ዝና ዳግም እንዲታደስ በር የከፈተ ነው ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.213,9.329,0.422,10.213,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aad52d7d474f,train,የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላ፥ ጎንደር ከለውጡ ወዲህ ያገኘቻቸው የልማት እድሎች በህብረተሰቡ ዘንድ ትልቅ መነሳሳትና የባለቤትነት ስሜትን የፈጠሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,12.173,11.326,0.425,12.173,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e401a849143f,train,የሁለቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የከተማውን የኮሪደር ልማት ስራ ጨምሮ የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት የቅርስ እድሳትና ጥገና ስራንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.093,9.56,0.533,10.093,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fe9789c5de6,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ፕሮፌሰር ላጲሶ በአካታች የታሪክ አዘጋገብ በአካዳሚው ዘርፍ ብርቱ ትጋት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.773,9.581,0.426,10.773,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d83c4cdb3efb,train,ባለፈው ዓመት በመላ አገሪቱ ከሚገኙ በጎ ፈቃደኞች 424 ሺህ ዩኒት ደም  መሰብሰብ መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_8d397b4093cb,am,9.013,7.441,0.0,9.013,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6a368bfe78,train,የጋራ ትርክትን ለመገንባት ያደረጉት ጥረት ሀገር ወዳድነታቸውን ያሳያል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,5.653,5.048,0.605,5.653,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7217630426d,train,ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን የደም አገልግሎት በጥራት እና በስፋት ተደራሽ በማድረግ የሰው ህይወት የማዳን ተግባር እንደሚጠናከር የኢትዮጵያ የደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ገለጸ።,spk_8d397b4093cb,am,11.253,10.096,0.636,11.253,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a9b61ec03d,train,ይህም የጤና አገልግሎትን ለማዘመንና ተደራሽ ለማድረግ ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር ነው የገለፁት።,spk_8d397b4093cb,am,5.493,4.962,0.531,5.493,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4e0119cd1dd,train,ኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ የመረዳዳትና የመተባበር አኩሪ ባህል አላቸው ሲሉም አክለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,6.053,5.045,0.0,6.053,-37.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_354855897985,train,በተያዘው ዓመት 550 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ መታቀዱንም አስታውቀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,5.693,5.113,0.58,5.693,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bcd0a392bb8,train,ሁለቱ የሚኒስቴር ተቋማት በዘንድሮ ክረምት በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ፣ በትግራይ ክልል ደግሞ በመቀሌ አካባቢ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን እቅድ ይዘው ወደ ስራ መግባታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_8d397b4093cb,am,11.293,10.418,0.394,11.293,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d05d736084cb,train,በሀገሪቱ ለፍትሕ አገልግሎት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የዳኝነት ተቋማትን የማዘመን ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ።,spk_8d397b4093cb,am,12.333,10.88,0.953,12.333,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5df5b86013b,train,የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በወቅቱ እንደተናገሩት፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ባለፉት ሰባት ዓመታት እስከ ቀበሌ ድረስ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ሰው ተኮር የልማት ተግባራትን ማከናወን ተችሏል፡፡,spk_8d397b4093cb,am,14.253,12.758,0.534,14.253,-36.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_508c27d40141,train,ህብረተሰቡ ለህክምና ወደ ሌላ አካባቢ በመጓዝ ይደርስበት የነበረውን እንግልትና አላስፈላጊ ወጪ እንደሚያስቀርም ገልጸውለሆስፒታሉ አስፈላጊው የህክምና ግብዓቶች እና የጤና ባለሙያዎች ቅጥር መከናወኑን ጠቁመዋል።,spk_8d397b4093cb,am,14.013,12.049,0.702,14.013,-37.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a25dad33a2b,train,ከዚህ አኳያ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ የሚታዩ የፍትሕ ችግሮችን የሚፈታና ሀገራዊ ግቦችን የሚያሳካ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_8d397b4093cb,am,9.373,8.987,0.386,9.373,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e0d40d76f86,train,የበጎ አድራጎት ተግባራት ከምንም በላይ የዜግነት ግዴታችንን የምንወጣበት ማህበራዊ አውድ ነው ያሉት ደግሞ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አብዱልሃኪም ሙሉ (ዶ/ር) ናቸዉ።,spk_8d397b4093cb,am,11.573,9.754,0.0,11.573,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dbdca1b847d,train,የተገኙ ውጤቶች ለቀጣይ ስራ መሰረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፥ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ለክልሎች የዳኝነት ስርዓት መሻሻል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት።,spk_8d397b4093cb,am,11.453,10.214,0.482,11.453,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0cfdc7bc9b1,train,የጉባኤው ተሳታፊዎችም በደም ዕጦት አንድም ዜጋ እንዳይሞት ለማድረግና የተጣለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል።,spk_8d397b4093cb,am,8.813,7.854,0.512,8.813,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92ab6990850e,train,የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ፣ የኢትዮ-አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ምዕተ-ዓመት የተሻገረና በጠንካራ ወዳጅነት ላይ በተመሰረተ ስትራቴጂክ አጋርነት የተገነባ ነው ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.274,11.13,0.447,12.274,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77f41305e581,train,የትብብር ስምምነቱም እ.አ.አ ከ2026 እስከ 2030 ድረስ ለአምስት ዓመታት እንደሚቆይ በማንሳት፥ የተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታዎች መከላከል ሥራዎችን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_25629f1c8698,am,15.354,14.421,0.415,15.354,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_26c00ced716d,train,በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ÷ ኢትዮጵያና አሜሪካ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት የገነቡ ሀገራት ናቸው ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,9.254,7.891,0.851,9.254,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbab2bee89be,train,የህዝቡን  የመተጋገዝ እና የመደጋገፍ ነባር እሴት  በመጠቀም በክልሉ ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።,spk_25629f1c8698,am,10.473,9.425,0.451,10.473,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa2af755d53e,train,አንድነትን፣ ህብረ ብሔራዊነትን የሚያንጸባርቁ እና ነጠላ ትርክት መቀየር የሚያስችሉ የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_25629f1c8698,am,9.514,8.49,0.561,9.514,-38.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0b3810b79b8,train,ይህን በመጠቀም በዚህ ዓመት 170  ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች ቤት የማደስ ስራ እንደሚከናወን ገልፀው በሎጊያ ክፍለ ከተማ አራት ቤቶችን በማደስ ስራውን አስጀምረናል ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.653,11.534,0.462,12.653,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b7e5a105fed,train,ከተመራቂዎች መካከል በአዋላጅ ነርስነት የተመረቀችው አስቴር ከተማ፣ በኢንቫይሮሜንታል ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ አደም ጉዬ እና በቢዝነስ ማኔጅመንት ዘርፍ የተመረቀው መስፍን ተፈራ፤ በየተመረቅንበት ሙያ በብቃት፣ በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,21.373,17.695,0.732,21.373,-36.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5305142f255e,train,"ሆረ ሀርሰዲ  የኢሬቻ በዓል  በቢሾፍቱ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ነገ ይከበራል።",spk_25629f1c8698,am,7.913,6.38,0.677,7.913,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f157a9bec7cb,train,ዩኒቨርሲቲው የአርብቶ አደሩን ህይወት ለማሻሻል የጀመራቸውን የምርምር  ስራዎች  አጠናክሮ መቀጠል  እንደሚገባው የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታና የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ስለሺ ግርማ ተናገሩ።,spk_25629f1c8698,am,14.454,12.476,0.0,14.454,-35.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd22f74f9ebe,train,ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠነክሩና አብሮነትን በሚያጸኑ ጉዳዮች ላይ በማተኮር የወል ትርክት ለመገንባት የጥናትና ምርምር ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለጸ፡፡,spk_25629f1c8698,am,11.954,11.022,0.442,11.954,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_596dcb9e73fb,train,በተለይም የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ብሎም ለመቆጣጠር በዋናነት በማህበረሰቡ ዘንድ የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ በትጋት ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_25629f1c8698,am,11.354,10.627,0.727,11.354,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6db712533104,train,እለቱ የኤች አይ ቪ ኤድስ የደም ምርመራና የምክር አገልግሎትን ጨምሮ በተለያዩ አስተማሪ በሆኑ ዝግጅቶች በክልል ደረጃ በአኝዋሃ ዞን ዲማ ወረዳ ተከብሮ ውሏል።,spk_25629f1c8698,am,11.813,10.349,0.475,11.813,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a70969825744,train,የኢትዮ-አሜሪካ የአጋርነት ትብብር የማይበገር የጤና አገልግሎት ሥርዓት ለመገንባት ወሳኝ ሚና እንደሚኖረውም አንስተዋል።,spk_25629f1c8698,am,7.553,6.89,0.664,7.553,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b49671ac283e,train,በዞኑ ከለውጡ ማግስት ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተሰርተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ያስታወሱት ደግሞ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱልሀኪም አልይ ናቸው።,spk_25629f1c8698,am,13.993,11.666,0.871,13.993,-35.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8982e3f43e9b,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን የአቅመ ደካማ ቤቶችን በማደስ አስጀምረዋል።,spk_25629f1c8698,am,7.513,6.701,0.813,7.513,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f35dd954466c,train,በጤናው ዘርፍ የተፈረመው የትብብር ስምምነት ኢትዮጵያ የጤና ሥርዓቷን ለማሻሻል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ አሜሪካ ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.573,10.77,0.697,12.573,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d88a8dd9b7b,train,ከዐራት ዓመታት በፊት በመጀመሪያው የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤ ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ኢትዮጵያ በምታስተናግደው መድረክ ይገመገማል፤ ቀጣይ አቅጣጫዎችም ይቀመጣሉ።,spk_0f7b7ae4069f,am,10.614,10.288,0.326,10.614,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36c9fdfef7c0,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ እንዳሉት በክልሉ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ተሳትፎን በማሻሻልና ፍትሃዊነቱን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ስራ ተከናውኗል።,spk_0f7b7ae4069f,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2162f32d87f7,train,ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ጉባኤ ርኃብን ስለማስወገድ እና ምግብ ዋስትና፣ ስለአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ምክክር ይደረጋል፤ ቀጣይ መወሰድ የሚገባቸው ርምጃዎችም ይመላከታሉ።,spk_0f7b7ae4069f,am,12.493,11.726,0.767,12.493,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2baa9129aa6c,train,በአየር ንብረት ለውጥ ረገድም ባለፉት በጣት የሚቆጠሩ ዓመታት ከ40 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ለዓለም አብነት ናት። ጉባኤው በሚካሄድበት በዚህ ክረምትም 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እየተጋች ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,16.453,15.916,0.538,16.453,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb87aa67689a,train,በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ስብራት በመጠገን በተከናወነው ስራ በእውቀት፣ በክህሎትና በስነ ምግባር የታነጹ ዜጎችን የማፍራት ስራ ተከናውኗል ያሉት ደግሞ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ ናቸው።,spk_0f7b7ae4069f,am,14.454,13.69,0.42,14.454,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f3b38aec8d6,train,ይህም በኹለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ግንኙነቶች ውስጥ ኢትዮጵያ እየተጫወተች ያለውን ሚና የሚያጎላ፣ በሥርዓተ ምግብ ዙሪያ የጀመረቻቸውን ስኬታማ ተግባራት የሚያበረታታ ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,11.254,10.538,0.716,11.254,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87847f51c710,train,የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕዝብ ለዘመናት ያስቀጠሉትን ለኹለትዮሽና ባለብዝኃ ወገን ግንኙነት ትኩረት የመስጠት ልምድ ተጠቅመው ጉባኤውን በላቀ ስኬት ለማስተናገድ በቂ ቅድመ ዝግጅት አድርገዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,13.493,11.383,2.111,13.493,-20.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db70218a0696,train,በቀጣይም በተለይም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዲገቡ የማድረግ እንዲሁም መጠነ ማቋረጥና የትምህርት መድገም ችግሮችን የመቅረፍ ስራ ይከናወናል ብለዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f86cc7a3d76e,train,የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤን እንድታስተናግድ ለኢትዮጵያ ዕድል መሰጠቱም ይህንን ጅምር ዕውቅና የሚሰጥ ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,5.973,5.624,0.349,5.973,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d06a6a41722,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራትን እያገዘ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ ንቅናቄውን አጠናክሮ ለማስቀጠል ይሰራል ብለዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd2c06ca5eba,train,ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር  የባለድርሻ አካላት ግብዓት ወሳኝ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፤ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሳለጥና  በስነ-ምግባር የታነጸ ዜጋ ለማፍራት የሁሉንም አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.774,11.319,0.455,11.774,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5830d16d08e4,train,ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የተካሄደው ይህ ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ መሆኑም ተገልጿል።,spk_6915939e3e4d,am,7.093,6.435,0.659,7.093,-24.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05a42d61d61d,train,የተሰጣቸው ቦታ ለቤት ኪራይ የሚያወጡትን ወጪ የሚያስቀርላቸው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.534,4.193,0.341,4.534,-25.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22e8fadcb468,train,ወጣቱ በመልካም ስብዕና ታንጾ በሀገር ልማትና በሰላም ግንባታ ተሳትፎውን እንዲያጠናክር በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅበት ተገለጸ።,spk_6915939e3e4d,am,8.493,7.657,0.336,8.493,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d8087de7c23,train,የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ፥በክልሉ የወባ ስርጭት በሚስተዋልባቸው አካባቢዎች የመከላከል ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.694,10.161,0.532,10.694,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f4fa3a985ee,train,በቀሪ ወራት ህብረተሰቡን በማስተባበር በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ በዕቅድ የተያዘውን 8ሺህ ዩነት ደም ለማሳካት ባለድርሻ አካላት አስተዋጿቸውን እንዲያጠናክሩም ጠይቀዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.493,9.88,0.613,10.493,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4decf8efcd92,train,በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ህመሞችን በማወቅ እና የጥንቃቄ መንገዶችን በመከተል እራስንና ቤተሰብን ከበሽታ መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_6915939e3e4d,am,10.174,9.833,0.341,10.174,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab215854b842,train,በርክክብ መርሃግብሩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ እንዳሉት፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጤናው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ሀይል ለማፍራት ከሚያከናውኑት ተግባር በተጓዳኝ ለህብረተሰቡ  የሕክምና አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6915939e3e4d,am,15.973,14.814,0.381,15.973,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aded7bc032cc,train,በኮሚሽኑ ዕቅድ መሠረትም ክልሉ በቅርቡ እንደሌሎቹ ክልሎች ተሳታፊዎችን በመለየት አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራውን ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ነው የተናገሩት።,spk_6915939e3e4d,am,11.573,10.534,1.039,11.573,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_381dd04c8b89,train,በአፍሪካ አገራት መካከል የባህል ልውውጥ በማድረግ መልካም ተሞክሮዎች ጎልተው እንዲወጡ በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።,spk_6915939e3e4d,am,9.454,8.284,0.392,9.454,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7484b4825108,train,ተማሪዎችን በንቅናቄ ከማስመዝገብ ባለፈ የትምሕርት ግብዓት የመሰብሰብ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.694,12.627,0.648,13.694,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bad65fe08bf7,train,የሰላምና የፍቅር መገለጫ የሆነው የወላይታ የዘመን መለወጫ(ጊፋታ) በዓል ሲከበር አብሮነትንና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጽናት ሊሆን እንደሚገባ የወላይታ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።,spk_6915939e3e4d,am,12.213,10.411,0.835,12.213,-33.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1529b8a4033,train,የቤት መስሪያ ቦታው የተሰጠው በሦስት የተለያዩ አካባቢዎች 11 ነጥብ 75 ሄክታር መሬት በማዘጋጀት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ የከተማና መሰረተ ልማት ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ጣምተው ቸኮለ ናቸው።,spk_6915939e3e4d,am,14.174,12.439,0.506,14.174,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4681a0392a91,train,ኮሚሽኑ በቀጣይ የሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራትንም አብራርተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.894,4.129,0.764,4.894,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_42fd1d418c6c,train,በአማራ ክልል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ፀሐፊ ታፈረ መላኩ (ዶ/ር)፤  የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎችንም ማህበራዊ አገልግሎቶች በማገዝ እንዲጠናከሩ ማድረግ የጋራ ሃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.534,11.189,0.345,11.534,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_62f41a7c4999,train,የገራድ ቢመዶ አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ ህዝቡ ለልማት ያለውን የተቀናጀ ጥረት የሚያሳይ መሆኑን ጠቅሰው  የሆስፒታሉ ግንባታ እንዲፋጠን ክትትል ይደረጋል ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,11.973,11.199,0.775,11.973,-25.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_498db2bb0b56,train,በመሆኑም ለዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወዲሁ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.694,5.732,0.498,6.694,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_746a08698415,train,ጉንፋንና ብሮንካይትስን ጨምሮ የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽኖች በቀዝቃዛ ወራት በብዛት እንደሚከሰቱም በመልዕክቱ ተጠቁሟል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,7.854,7.509,0.344,7.854,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ee4230dd34d,train,በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ የቆዩ ቁርሾዎችና አለመግባባቶች በምክክር እንዲፈቱ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል።,spk_6915939e3e4d,am,9.213,8.712,0.502,9.213,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb56fbef8cd8,train,በዞኑ ሠላምን የማጽናትና የልማት ስራዎችን የማጠናከር ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የገለጸው ደግሞ የዞኑ አስተዳደር ነው፡፡,spk_6915939e3e4d,am,6.814,6.477,0.337,6.814,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d1295a81055,train,በሀገር መከላከያ ሰራዊት ዳሎል ማእከላዊ እዝ ስር የሚገኙ የተለያዩ ኮሮች የሚሳተፉበት የስፖርት ፌስቲቫል በጅማ መካሄድ ጀመረ።,spk_6915939e3e4d,am,8.774,7.581,0.81,8.774,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f102a9d98b83,train,በበሽታዎቹ ዙሪያ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና መምህራንን በማሳተፍ ከትምህርት ቤቶችና በእምነት ተቋማት ጋር በመተባበር እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,10.893,10.54,0.354,10.893,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d708c3f4b181,train,በጽህፈት ቤቱ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ድሪባ ጉተታ የክረምት ወራት ጋር ተያይዞ የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከል ሥራ በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,13.653,10.24,0.684,13.653,-24.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce9ffb9da00,train,ይህም በሰውነታችን ውስጥ በሙቀትና ቅዝቃዜ መቀያየር ምክንያት የሚከሰቱ ድንገተኛ ኢንፌክሽኖችን ለመከላከል የሚያግዝ መሆኑን፤,spk_6915939e3e4d,am,8.293,7.268,0.605,8.293,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_732eea8e4350,train,ሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ኢትዮጵያዊ ፍቅርና ወንድማማችነት በጉልህ የተንጸባረቀበት መሆኑን የበዓሉ ተሳታፊዎች ገለጹ።,spk_6915939e3e4d,am,8.133,7.712,0.422,8.133,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_834ab403041c,train,ቢሮው የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ክልላዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ አድርጓል።,spk_6915939e3e4d,am,5.373,4.894,0.48,5.373,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_182699984b34,train,ስልጠናው ያላቸውን እውቀትና ክህሎት ከራሳቸው ሀሳብና የሥራ ፍላጎት ጋር አስተሳስረው የሥራ እድል በመፍጠር የራሳቸውን ሀብት ማመንጨት እንዲችሉ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.973,10.814,0.665,11.973,-23.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d5785ebef9,train,ከአፍሪካ ጋር ያለን ትብብር በጋራ ተጠቃሚነትና እኩልነት ላይ በተመሰረተ ሁኔታ እንዲያድግ እንሰራለን ሲሉ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን አስታወቁ።,spk_6915939e3e4d,am,11.774,11.154,0.619,11.774,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d73a12bae49,train,ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር በዘላቂነት ለመፍታት፣ ግጭትን ለማስወገድና ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.254,9.529,0.34,10.254,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50df29d11d67,train,ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ሀገርን በዘላቂነት እናልማ የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ,spk_6915939e3e4d,am,9.014,8.633,0.381,9.014,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa8f1242e413,train,የኤጀርሳ ለፎ ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተካልኝ ፍቅሬ በበኩላቸው በወረዳው በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጀምረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.534,10.89,0.644,11.534,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07026884c7f1,train,በመርሃ ግብሩ የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ተካሂዶ በወንዶችና በሴቶች ከአንደኛ አስከ ሶስተኛ ለወጡ የሜዳሊያና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.774,9.236,0.499,10.774,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d29a32fc2cc,train,👉 ከፍተኛ ተጋላጭነት ላለባቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ( አረጋውያን፣ ጽኑ ህሙማን፣ ማላብሶርፕሽን ላለባቸው ሰዎች፣ በከተሞች አካባቢ ጥቁር ቆዳ ላለባቸው ሰዎች ) ምርመራ ማድረግ፤,spk_6915939e3e4d,am,12.414,10.38,0.34,12.414,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_320f73376a26,train,ይህም ለመልካም አስተዳደር መስፈን የበኩሉን ድርሻ ማበርከቱን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.413,3.87,0.544,4.413,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e18c0ea2917,train,የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል።,spk_6915939e3e4d,am,6.934,6.55,0.384,6.934,-25.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_258ae0686ac5,train,ቢሾፍቱ በኮሪደር ልማት ተውባ በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ማስተናገዷን ጠቁመው የልማት ስራዎቹ ልዩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.694,7.329,0.365,7.694,-21.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_11afd03242cc,train,ከዚህ በተጨማሪ የቤት ለቤት ኬሚካል እርጭት ሥራ እንዲሁም የወባ በሽታ ምልክት የታየባቸውን ሰዎች ፈጥኖ የማከም ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.934,9.437,0.351,10.934,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5afecac113e,train,ላቦራቶሪም 28 ያህል መገንባታቸውን ገልፀው ቅድመ ወረርሽኝ ልየታ ላይ አቅም መፈጠሩን እና የአፍሪካ ሲዲሲ በኢትዮጵያ መገንባት በወረርሽኝ ልየታ አቅም መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,11.893,10.383,0.361,11.893,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92fcdc84b640,train,በአማራ ክልል የጤና አገልግሎትን ጥራቱን የጠበቀ፣ ፍትሀዊ እና ተደራሽ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_6915939e3e4d,am,9.334,8.99,0.344,9.334,-20.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89555e541691,train,ከሀገር አቀፉ አከባበር አስቀድሞ ክልሎች ቀኑ በተለያዩ ሁነቶች እያከበሩት ይገኛል።,spk_4f628509b4bb,am,5.854,5.445,0.0,5.854,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879adf69cdd8,train,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞችን አስመርቋል።,spk_4f628509b4bb,am,5.734,4.487,0.672,5.734,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fe36b30f1e7,train,የኦሮሞ ገዳ ስርዓት አንድ አካል እና መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት እየተከበረ ነው።,spk_4f628509b4bb,am,7.574,6.307,0.0,7.574,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6481c6ce1372,train,በዓሉ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማፅናት የተጀመረውን ሀገራዊ ጥረት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እንደሚጫወት ጠቅሰው፣ እሴቱን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ የበዓሉ መከበር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_4f628509b4bb,am,12.534,10.35,0.391,12.534,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88187b027f46,train,ፕሬዝዳንቱ አክለውም ወጣቶች ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ልማት የሚያደርጉትን አስተዋፅኦ እንዲያጠናክሩም አሳስበዋል።,spk_4f628509b4bb,am,6.814,6.038,0.346,6.814,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c988ddbafade,train,"የዓለም የወጣቶች ቀን በዓለም ለ25ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ22ኛ ጊዜ ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል።",spk_4f628509b4bb,am,15.053,13.077,0.775,15.053,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2fad6520b77,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ ሱልጣን አማን ኤባ በበኩላቸው፤ የሙስሊም ወጣቶች ሊግ ከተደራጀ ጀምሮ ከፍተኛ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4f628509b4bb,am,13.174,9.454,1.004,13.174,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10813d5ac244,train,"የ2018 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው።",spk_4f628509b4bb,am,7.333,5.409,0.507,7.333,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae2ca713acd2,train,"በመርሃ ግብሩ  በመላ ሀገሪቱ 31 ሚሊዮን በጎ ፍቃደኞች በተለያዩ የአገልግሎት ስራዎች እንደሚሳተፉ ገልጸው ""የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም ኢትዮጵያዊ አብሮነት ላይ ትኩረት አድርጎ ይከናወናል"" ብለዋል።",spk_4f628509b4bb,am,12.053,10.911,0.425,12.053,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95dd3b772094,train,የህክምና ተቋማት የተደራሽነት ችግርን ለመቅረፍ በክልሉ መንግሥት ድጋፍና በማህበረሰብ ተሳትፎ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.653,9.841,0.374,10.653,-20.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_4a4d3922c495,train,ከዚህ ጎን ለጎን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ተጠቃሚዎች ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,8.653,7.82,0.344,8.653,-25.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_b8aa21f03027,train,ዘመኑን የዋጀ የፍርድ ቤት ዲጂታላይዜሽን ሥራ የዳኝነት ተግባራትን ለማቀላጠፍ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተመላክቷል።,spk_d7ef6b69b577,am,7.654,6.819,0.386,7.654,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_5a277e0e5e18,train,የባህርዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ እንዲሁም የአዳማና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝነት ጥያቄ ማቅረባቸውም ተገልጿል።,spk_d7ef6b69b577,am,7.293,6.924,0.369,7.293,-27.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_383722306ac0,train,አገልግሎቱ በክልሉ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የተናገሩት ምክትል ኃላፊዋ ህብረተሰቡም የህክምና ወጪ ሳያሳስበው ጤናውን ለመጠበቅ እድል አግኝቷል ብለዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,12.213,11.103,0.364,12.213,-25.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_8df3ea02dc2a,train,ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳደር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ሃብት፣ በአካዳሚክ ጉዳዮችና በምርምር ዘርፍ ያላቸውን ቁመናና የሚያስመዘግቡትን ውጤት መሰረት በማድረግ ወደ ራስ ገዝነት ይሸጋገራሉ ብለዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,13.694,11.596,0.489,13.694,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_7a686a3feec2,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ጠቁመው የክልሉ ትምህርት ቢሮም ባለፉት ዓመታት በዚህ ረገድ ውጤታማ ስራዎች ሲያከናውን መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,13.213,11.925,0.355,13.213,-20.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_84879e765451,train,የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.893,8.642,0.368,9.893,-19.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_a0016742ddeb,train,መርሃ ግብሩ በጤና፣ በትምህርት፣ በግብርና፣ በውሃ፣ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮችን ጨምሮ በሌሎች ሴክተሮች ተግባራዊ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.174,8.317,0.436,9.174,-22.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_814a7d43794d,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,10.733,8.97,0.83,10.733,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_4d618eb84e98,train,በተገኘው ሰላም በወረዳው የቡና ልማትን በማስፋትና ህገወጥ የቡና ንግድን በመቆጣጠር ህብረተሰቡን ከልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.133,9.232,0.369,10.133,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d9929c11554,train,የቤጊ ወረዳ ጸጥታ እና አስተዳዳር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተስፋ ብርሃኑ በበኩላቸው በወረዳው በጸጥታ ኃይሉና በህዝቡ ቅንጅት ሰላም መስፈኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,8.094,7.747,0.346,8.094,-27.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_44e8b838b11f,train,በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቡ ሰላምና አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር የልማት ስራዎችን ለማፋጠን  የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_d7ef6b69b577,am,14.053,12.918,0.353,14.053,-19.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_0831845580d9,train,በዚህም በበጀት አመቱ ከ750 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ በጀት 334 ወረዳዎች ወደ ሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የገቡ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,11.573,10.568,0.53,11.573,-23.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_18e0df70d500,train,በቀጣይ በሆስፒታሎችና በየደረጃው ባሉ የጤና ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻልና የተገልጋይ እርካታ ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራም አስገንዝበዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.973,9.008,0.373,9.973,-25.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_6c82be903728,train,የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ህዝብ በተገኘበት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው ።,spk_d7ef6b69b577,am,8.254,7.415,0.371,8.254,-19.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_366a6c310e20,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችለውን የሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ አጠናቆ ወደ ሙሉ ራስ ገዝነት በመሸጋገር ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,9.094,8.727,0.366,9.094,-26.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_563ef0a9420d,train,ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን ለማስፋት ውጤታማ ስራ ቢከናወንም የትምህርት ጥራትና ተወዳዳሪነትን ከማስጠበቅ አኳያ ግን ውስንነቶች እንደነበሩ አስታውሰዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,11.493,10.7,0.356,11.493,-28.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_8def09bf34a0,train,በሀገራዊ ለውጡ ማግስትም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከተከናወኑ ተግባራት በተጓዳኝ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የራስ ገዝ አስተዳደር የሚያገኙበት ሥርዓት መፈጠሩን አስረድተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.694,10.328,0.366,10.694,-25.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_b018c9ac4a58,train,የኮሪደር ልማት ለበርካታ ዜጎችና ማህበራት የስራ ዕድል የፈጠረ፣ ዋነኛ የመዝናኛ ስፍራ የሆነ፣ አዲስ አበባ ስማርት ሲቲ መሆኗ በተግባር የተገለጠበት ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,11.293,10.66,0.633,11.293,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_211ec388810e,train,"""በበጎ ፍቃድ ሥራ በመሳተፍ የዜጎችን ችግሮች መፍታት ደስታና እርካታ ያጎናፅፋል"" ያሉት ደግሞ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አስተባባሪው የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽነር ካሊድ መሐመድ ናቸው።",spk_853229713abb,am,13.973,13.607,0.366,13.973,-19.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd227862cbc9,train,በአሁኑ ወቅትም ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ከአዲስ አበባ ከተማ በተጨማሪ በጋምቤላ፣ ሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ አማራና ኦሮሚያ ክልሎች ባሉ 27 ማዕከላት እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_853229713abb,am,14.414,14.043,0.37,14.414,-23.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dca0f668aac3,train,ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በበጎ ፍቃድ ሥራዎች እርስ በርስ ለመደጋገፍ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች እያስገኙ ናቸው።,spk_853229713abb,am,11.653,11.208,0.445,11.653,-19.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eca36e22a703,train,ለአብነትም ባለፈው ዓመት ለአደጋ ጊዜ ምላሽ ከ22 ሺህ 600 ኩንታል በላይ መጠባበቂያ እህል ክምችት መያዙን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,7.019,0.355,7.373,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f61553f62e82,train,የክልል መንግስታትም የመጠባበቂያ ክምችት አቅም በማሳደግ የዕለት ደራሽ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚያቀርቡበት አሰራር ተዘርግቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,10.694,10.332,0.362,10.694,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c9ad0256438,train,አባቶቻችን የቅኝ ግዛትን ታግለው ያገኙትን ፖለቲካዊ  ነጻነት በኢኮኖሚው መስክም ልንደግመው ይገባል ብለዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,6.881,0.493,7.373,-20.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c66687ad1366,train,በአስተዳደሩ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተለያዩ የመንግስት ተቋማት ያስገነቧቸው 80 ቤቶች ዛሬ ተመርቀው ለችግረኛ ቤተሰቦች ተሰጥተዋል።,spk_853229713abb,am,8.813,7.895,0.373,8.813,-21.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff50bcecedb1,train,የሕንጻውን ግንባታ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ የስራ ሀላፊዎች ማስጀመራቸው ይታወቃል።,spk_853229713abb,am,17.974,16.882,0.353,17.974,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0293927f0d4,train,በታቀደው ጊዜ ውስጥ የሕንጻው ግንባታ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ ይህ ሕንጻ ጥራት ያለው ባለ ሰባት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያም ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,10.334,9.936,0.397,10.334,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b873ebb9a89,train,በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ300 ሺህ በላይ የአስተዳደሩ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደረጉ 14 ዓይነት የበጎ ፍቃድ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_853229713abb,am,10.534,10.042,0.492,10.534,-19.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b9e80ec3673,train,በተመሳሳይ በአስተዳደሩ በ14 ሚሊዮን ብር የተገነባው ዳዊት ዘመናዊ የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከልም ተመርቋል።,spk_853229713abb,am,5.973,5.624,0.349,5.973,-19.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f07563270a55,train,ዘንድሮም ይህን አጠናክሮ ለማስቀጠል በተሰራው ሥራ 1 ቢሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ለማስቀመጥ ከመቻሉ ባለፈ 6 ሺህ 300 ሄክታር መሬት በማረስ የምግብ እህል ክምችትን ለማሳደግ ወደ ተግባር ተገብቷል ብለዋል።,spk_853229713abb,am,15.934,15.177,0.395,15.934,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3a00e6f3209,train,የሁለገብ ሕንጻው ግንባታ ሙሉ ወጪ በከተማ አስተዳደሩ የተሸፈነ መሆኑንና ግንባታው በፍጥነት፣ በጥራትና በተያዘለት ጊዜ መጠናቀቁንም ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,10.174,9.336,0.404,10.174,-20.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f42cf6cd9efb,train,ቤቶቹን መርቀው ለችግረኞችና ለአረጋዊያን ቁልፉን ያስረከቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ፈትህያ አደን፣ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ዋና ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ናቸው።,spk_853229713abb,am,18.814,17.378,0.355,18.814,-18.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1a99e311431,train,ዛሬ የቤት ባለቤት የሆኑት አረጋዊያን በበኩላቸው የተመረቁትን ቤቶች የዘመናት ጥያቄያቸውን የሚፈቱና የተሻለ ህይወት ለመኖር የሚያስችሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,9.573,9.209,0.364,9.573,-19.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c547c73ca5,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የሕንጻውን ቁልፍ አስረክበዋል።,spk_853229713abb,am,8.293,7.944,0.349,8.293,-19.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_802080279838,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስገንብቶ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን ያስረከበው አዲሱ ህንጻ ዘመኑን የዋጀ፣ ጥራት ያለውና ቃል በተግባር የተገለጠበት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_853229713abb,am,12.213,11.043,0.352,12.213,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed745f7505f7,train,ከተማ አስተዳደሩ በመልሶ ማልማት ምክንያት በተነሳው የቤተ-ክርስቲያኗ ሕንጻ ምትክ አዲስ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ግንባታ አጠናቆ በማስመረቅ ለቤተ-ክርስቲያኗ ዛሬ አስረክቧል።,spk_853229713abb,am,12.493,11.761,0.382,12.493,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_08d0d1b402f0,train,የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)÷ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከተቀመጡ ግቦች መካከል የመጠባበቂያ ክምችት አቅምን ማሳደግ ዋነኛው ነው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,12.053,11.215,0.398,12.053,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98101b51d00a,train,አሁን ላይ ቅጽበታዊ አደጋዎችን ምላሽ መስጠት የሚያስችል የ500 ሺህ ሜትሪክ ቶን የመጠባበቂያ እህል ክምችት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,8.414,7.918,0.495,8.414,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec5ebce716a,train,በተያዘው የ2017/18 ዓ.ም የመኸር ወቅት ሀምሳ ሺህ ሜትሪክ ቶን ምርት ወደ መጠባበቂያ ክምችት ለማስገባት ግብ መቀመጡን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_853229713abb,am,15.573,14.476,0.363,15.573,-20.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_62d6ae4afb7c,train,የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ በበኩላቸው፤ ልማት የበጎ ሃሳብ ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,11.493,10.433,0.52,11.493,-20.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed363ea66633,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ በበኩላቸው፤ በክልሉ የጸደቀው የአደጋ ስጋት መጠባበቂያ ፈንድ ደንብ ለአደጋ ጊዜ ሀብት የመሰብሰብና እና ምላሽ የመስጠት አቅም ለማሳደግ ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,15.534,14.704,0.365,15.534,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_702ea022ae4e,train,በተለይም የማህበረሰቡን ችግሮች በማቃለል እና ተጨባጭ መፍትሄ በማምጣት የጎላ አበርክቶ አላቸው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,5.973,5.62,0.353,5.973,-18.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_86f707100c47,train,በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተሳተፉ ተቋማት በአጭር ጊዜ መኖሪያ ቤቶችን በጥራት ገንብተው ለችግረኞች በማስተላለፋቸው አመስግነው ይሄ የመደጋገፍ ባህል ይበልጥ ማስፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,14.094,13.379,0.715,14.094,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f702e794f46,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ የከተማ አስተዳደሩ ዘመናዊ ሕንጻውን በራሱ ወጪ አስገንብቶ በማስረከቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_853229713abb,am,15.334,14.016,0.371,15.334,-19.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbd4693fa66,train,በህይወት ዘመናቸው የሀገር አንድነት እና አብሮነት ላይ ያተኮሩ ትምህርቶችን ያስተማሩ አባት እንደነበሩ ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,6.961,0.413,7.373,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a37d4999f4e,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በበኩላቸው በበጎ ፍቃድ አገልግሎት በቅንጅት የሚሰራው ሥራ የሚበረታታና በሌሎቹም የልማት መስኮች ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,14.653,13.932,0.394,14.653,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88a76ab38872,train,ኢትዮጵያ በሁሉም የግብርና ምርታማነት መስኮች የምታስመዘግበው አመርታም የሀገርን የአደጋ ጊዜ የመጠባበቂያ ክምችት አቅም በማሳደግ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,12.774,11.512,0.35,12.774,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de80d976f531,train,በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እውቅና እና ሽልማት አበርክታለች፡፡,spk_853229713abb,am,8.813,8.439,0.374,8.813,-18.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d600a93f914,train,በመሆኑም እነዚህን በሽታዎች ለመከላከል አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_853229713abb,am,5.253,4.885,0.369,5.253,-23.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7af8d0e04886,train,ሕንጻው ለቤተ-ክርስቲያን አገልግሎት የሚውልና በተያዘለት ጊዜ ወቅቱን በዋጀ መልኩ መጠናቀቁንም ጠቁመዋል።,spk_853229713abb,am,8.733,8.318,0.416,8.733,-19.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e3907dacaa4,train,የሰላም ሚኒስትሩ መሀመድ እድሪስ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ ሰላም በአንድ ተቋም ብቻ የሚመጣ ሳይሆን በሁሉም ግለሰቦች፣ ተቋማትና አደረጃጀቶች ውስጥ ያለ አንኳር ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,12.534,11.308,0.429,12.534,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b64989bb53a,train,የመስቀል ደመራ በዓል በባህር ዳር ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ ምእመናን፣ ጎብኚዎችና በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርአት ተከብሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,8.653,8.035,0.0,8.653,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6945893f1e07,train,በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,19.294,16.376,0.475,19.294,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b5ea6adaea0,train,በዚህም በቀጣይ የባህላዊና ዘመናዊ ፍርድ ቤቶችን  ቅንጅት በማጠናከር  ለዜጎች የተሻለ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በትብብር ይሰራል ብለዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.053,9.086,0.629,10.053,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa1ee697503c,train,የሰላም ሚኒስቴር ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር በመተባበር የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች በህግ ማውጣት፣ በክትትልና በቁጥጥር ሥራዎቻቸው የሰላም አካቶ ትግበራን እውን ማድረግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል።,spk_a39b9cf5b05b,am,17.694,14.858,0.0,17.694,-33.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3abcc9c16fb6,train,በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው በአፍሪካ የመጀመሪያው የዓለም አቀፍ ሉተራን ፌዴሬሽን ምክር ቤት ስብሰባ ትናንት ተጠናቋል፡፡,spk_a39b9cf5b05b,am,8.053,6.725,0.507,8.053,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_41a8cd8b9440,train,አሁን በአካባቢያቸው የመጣውን ሰላም ለማዝለቅ እሱን ጨምሮ ወጣቶች ከተማቸውን በንቃት መጠበቅ እንዳለባቸው ተናግሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,7.854,6.762,0.0,7.854,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b8d47057162,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በተከበረው በዓል ላይ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ቀለሚንጦስ፤ የመስቀል በዓል በውስጣችን እምነት፣ ተስፋና ፍቅር እንዲጸና የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,14.934,13.763,0.424,14.934,-33.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af1612c0ac0b,train,ዩኒቨርሲቲዎች ምክንያታዊ ዜጋ ማፍራትና ለሀገር የሚጠቅሙ ሀሳቦችን በማፍለቅ ተቋማቱን የእውነትና የእውቀት ማዕከል ማድረግ ይገባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.254,9.573,0.0,10.254,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d97a177fe8b,train,ሀገራዊ የልማት ግቦችን ማሳካት የሚያስችሉና በተጨባጭ ውጤት የተረጋገጡ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማገዝ እንደሚጠበቅባቸውም ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.694,10.233,0.0,10.694,-32.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e8d1a5b58cd,train,ህመሙ በተለያዩ ምክንያቶች ሲያጋጥም ችላ ሳይባል ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ህክምና መውሰድ እንደሚገባም ነው ያስገነዘቡት።,spk_a39b9cf5b05b,am,8.774,7.675,0.0,8.774,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c54c4f067b12,train,"ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን “አካል ጉዳተኞችን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ እድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ በመቀሌ ከተማ ተከብሯል።",spk_a39b9cf5b05b,am,11.014,9.656,0.556,11.014,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05fd99a60201,train,በመሆኑም ሰላም በዘላቂነት እንዲጠናከር በሰላም አስፈላጊነት ላይ ለአካባቢው ህብረተሰብ ግንዛቤን በመፍጠር የድርሻዋን  እየተወጣች መሆኗን ተናግራለች።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.614,9.103,0.0,10.614,-34.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5dbad9148b2,train,በተፈጥሮ የሚመጡ ከልብ ጋር የተገናኙ በሽታዎችን ለመከላከል ከእርግዝና በፊት፣ በእርግዝና ወቅትና በኋላ ተገቢውን የህክምና ክትትል ማድረግ ጤናማ ልጅ መውለድ እንደሚያስችል ጠቁመዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,13.174,12.224,0.0,13.174,-36.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14f086ae01bf,train,በተፈጥሮ ህፃናት ሲወለዱ ጤናማ የልብ አፈጣጠር ሳይኖራቸው ሲቀር ሊከሰት እንደሚችል አንስተው በስኳር ህመም፣ በማጨስና በሌሎች ጥሩ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎች ወይም በሽታዎች ሳቢያ ሊፈጠር እንደሚችል አብራርተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,13.813,12.313,0.0,13.813,-36.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4df3a4282ecd,train,መንግስት የፖሊሲ ማሻሻያ ጭምር በማድረግ የአካል ጉዳተኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲሁም የፖለቲካ ተሳትፎ ለማሳደግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አንስተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,11.733,10.557,0.358,11.733,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88efbadbdf01,train,ህብረተሰቡ ከሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ እንዳይሆን ሰላምን የሚያደፈርሱ አካላትን እንደሚያወግዝ ገልጾ፣ በተለይ የትምህርት እንቅስቃሴን ለማስተጓጎልና መሰረተ ልማትን ለማውደም የሚንቀሳቀሱ አካላትን ሴራ ለማክሸፍ ከመንግስት ጎን በመሆን እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,18.613,17.802,0.0,18.613,-33.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d5d102c231a,train,በመድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምክክር ሂደቱ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና እንዲጠናከር እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,18.014,14.647,0.485,18.014,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6eaa8ee84f8a,train,"ዓለም አቀፍ  የአረጋውያን  ቀን  ""ለአረጋውያን ደህንነትና መብቶች መከበር ሁለንተናዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ"" በሚል መሪ ሀሳብ  በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ ዛሬ ተከብሯል።",spk_5e642ccf4702,am,15.674,15.674,0.0,15.674,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e8db8d92565,train,በሐረር መሃል አደባባይ የደመራ በዓል ሲከበር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ፣ የአብያተ ክርስቲያናት ካህናትና ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የዕምነቱ ተከታዮችና ቱሪስቶች ታድመዋል።,spk_5e642ccf4702,am,26.073,21.394,0.0,26.073,-35.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d4a3293792b,train,የሰሜን ወሎ ዞን ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ እመቤት ደሳለኝ በበኩላቸው፤ ዛሬ የልምድ እና ተሞክሮ ምንጮች የሆኑትን አረጋውያንን ለማክበር የተሰበሰብንበት ታላቅ ቀን ነው ብለዋል።,spk_5e642ccf4702,am,19.034,15.954,0.0,19.034,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ca6ed76eb08,train,በሁሉም አካባቢዎች ሰላምን በማፅናት የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው የፀጥታ ሃይሉ ከህዝቡ ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_5e642ccf4702,am,16.433,13.133,0.0,16.433,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5c722bd4f44,train,በጥፋታችን በመፀፀት ህዝብን በስራ ለመካስና የሰላም አምባሳደር ለመሆን የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለን መጥተናል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_5e642ccf4702,am,14.754,10.42,0.401,14.754,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f14bb84a6ad2,train,ሌላኛው የሰላምን መንገድ መርጦ እጁን የሰጠ የቀድሞ ታጣቂ መብራቱ ወርቁ፣ በሰለጠነ ዘመን ጦር መሣሪያን አማራጭ ማድረግ ከጥፋት በስተቀር መፍትሄ እንደማይሆን በመረዳት ሰላምን መርጠን መጥተናል ብሏል።,spk_5e642ccf4702,am,20.674,15.651,0.0,20.674,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cc0625c8244,train,ከዚህ በፊት የመጡ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ሰላማዊ ህይወት እንዲመሩ መደረጉን አስታውሰው ለእነዚህም ተመሳሳይ ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_5e642ccf4702,am,14.674,10.399,0.0,14.674,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7cae24cab34,train,የአሁኑ ትውልድም ከቀደምት አባቶች የተረከበውን የሀገር ፍቅር ስሜትና አንድነቱን በማስጠበቅ በድህነት ላይ በመዝመት የበለጸገችና የታፈረች ሀገር ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ በጋራ መትጋት እንዳለበት መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5e642ccf4702,am,24.474,20.278,0.0,24.474,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d975e03c587d,train,የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ይቅርባይነት፣ ደግነትና ርህራሔን በማሳየት መሆን አለበት ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ ተናገሩ ።,spk_5e642ccf4702,am,23.354,19.554,0.0,23.354,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6c6ff517358,train,•  ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ባህል ማድረግ፤,spk_f838d4a022b7,am,2.333,2.333,0.0,2.333,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_028a1145aadf,train,ኮሚሽነር ጀነራል የጸጥታ ማስከበር ስራው አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የታገዘና በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታና አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_f838d4a022b7,am,13.973,13.396,0.577,13.973,-19.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c29d6d43879b,train,•  የዐይን የማየት ዐቅም መቀነስ፤,spk_f838d4a022b7,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_1c076b670b3c,train,የጸጥታ ማስከበር ስራው በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f838d4a022b7,am,8.893,8.574,0.32,8.893,-20.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_9e3aae7b8007,train,)፡ - በደቡብ ወሎ ዞን በመጪው የትምሕርት ዘመን  ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው እንዲማሩ  ትኩረት መሰጠቱን የዞኑ ትምሕርት መምሪያ ገለፀ።,spk_f838d4a022b7,am,8.373,7.982,0.391,8.373,-19.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_828ea0e20244,train,ከገዋኔ፣ ጭፍራና ተላላክ ወረዳዎች ከሚገኙ ሆስፒታሎች፣ ጤና ጣቢያዎችና ጽሕፈት ቤቶች የተውጣጡ 80 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠናውን መውሰዳቸው ተገልጿል።,spk_f838d4a022b7,am,10.934,10.6,0.333,10.934,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_321a21ef34de,train,ከዚህም በተለይ በትምሕርት ዘመኑ ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው ትምሕርታቸውን እንዲማሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_f838d4a022b7,am,7.293,6.947,0.0,7.293,-19.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_3f2e434ab9a5,train,አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተቋማት በአንድ ሥፍራ በቴክኖሎጂ ተሳስረው እንዲሰሩ በማድረግ አገልግሎትን ያሳልጣል ነው ያሉት።,spk_f838d4a022b7,am,7.454,6.842,0.612,7.454,-18.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_987d159bf838,train,የአሶሳ ከተማን ገጽታ እየቀየሩ ከሚገኙት የልማት ስራዎች መካከል አንዱ የሆነው የአሶሳ ህዳሴ ሙዚየም ለክልሉ ባህል ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክት ነው።,spk_f838d4a022b7,am,11.334,9.701,0.533,11.334,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_99db5dac9f1c,train,በመሆኑም በዘርፉ ጠንካራ ተቋም ከመገንባት ባለፈ የባለሙያዎች የዳበረ እውቀትና ክህሎት አስፈላጊ መሆኑን አንስተው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች በዚህ ልክ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_f838d4a022b7,am,14.053,12.438,0.592,14.053,-18.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_a3670f642e82,train,በዘንድሮም ዓመት በተለያዩ የክፍል ደረጃ የሚገኙ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።,spk_9c467747bd06,am,8.653,8.348,0.0,8.653,-36.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_8ff333b708ac,train,የሀላል ወጣቶች በጎ አድራጎት ማህበር ሰብሳቢ አቶ ቶፊቅ ተማም በበኩሉ ማህበሩ ከ1 ሺህ 200 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች በቋሚነት የመማሪያ ግብዓቶች ሲደግፍ መቆየቱን ገልጿል።,spk_9c467747bd06,am,11.733,11.381,0.0,11.733,-32.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_ac206addea86,train,በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ግለሰቦችን በማስተባበር በዲላ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያስገነባቸውን አራት የመማሪያ ክፍሎች ዛሬ አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ማድረጉንም ተናግሯል።,spk_9c467747bd06,am,11.293,10.499,0.339,11.293,-30.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_a7cc99d86f55,train,በአዲስ አበባ በክረምት በጎ ፈቃድ እየተሰጠ ያለው ማጠናከሪያ ትምህርት ለቀጣይ ዓመት መደበኛ ትምህርት የሚያግዘንን እውቀት እያስጨበጠን  ነው ሲሉ  የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የሚወስዱ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_9c467747bd06,am,11.694,10.627,0.0,11.694,-31.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9a2213c66eac,train,የህፃናት ደህንነት፣ አያያዝና አስተዳደግ ላይ ጭምር ትኩረት ያደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_9c467747bd06,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-28.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_f9a3a9a2045f,train,የክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ  ላለፉት አራት ቀናት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ሲመክር ቆይቶ ዛሬ መርሃ ግብሩን አጠናቋል።,spk_9c467747bd06,am,11.934,10.58,0.337,11.934,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_0d64735bbdbc,train,እንደ ዶክተር ናታን ገለጻ፤ ለመገጣጠሚያ ብግነት የሚያጋልጡ ምክንያቶች እስካሁን ሙሉ ሙሉ በውል አይታወቁም። ነገርን በአገልግሎት ብዛት (በጊዜ ሂደት) የአጥንት ስስ ሽፋኖች ከመጎዳታቸው የተነሳ እንደሚከሰት ይናገራሉ።,spk_92dc6e02c522,am,20.773,13.317,1.045,20.773,-27.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1fe99f31184,train,በዚህም የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ መከባበር፣ ሰላም፣ አብሮነት እና ይቅርታን የሚያጎለብቱ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_92dc6e02c522,am,14.373,9.486,0.467,14.373,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_59129bfa27cb,train,ይህም የተለያዩ ህመሞችን ጨምሮ የጉልበት መድረቅና ማበጥን እንደሚያስከትል ነው የሚገልጹት። ይህም በአጠቃላይ የመገጣጠሚያ ብግነት ተብሎ እንደሚጠራ አስገንዝበዋል።,spk_92dc6e02c522,am,15.733,10.107,0.515,15.733,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdd9dc7d060c,train,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የአጥንት ህመም ዓይነቶች በርካታ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለአብነትም ካንሰርን ጨምሮ መገጣጠሚያዎችን፣ ጅማቶችንና አጥንቶችን የሚጎዱ የተለያዩ ህመሞች፣ ስብራት እና የመገጣጠሚያ ብግነትን ጠቅሰዋል።,spk_92dc6e02c522,am,21.733,14.587,0.736,21.733,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed8daa901f67,train,የኢሬቻ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው ገዳ ስርዓት መገለጫ እሴት አንዱ መሆኑ ይታወቃል።,spk_92dc6e02c522,am,15.133,10.613,0.777,15.133,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ad4376ed24e,train,የመገጣጠሚያ ብግነት ህመም ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_92dc6e02c522,am,5.494,2.989,1.172,5.494,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09e1ed81dc74,train,የስልጠናው ተሳታፊ አመራሮችም ከስልጠናው ያገኙትን ተደማሪ አቅም ተጠቅመው ቀጣይ ተልዕኳቸውን በላቀ ብቃት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_92dc6e02c522,am,12.653,9.465,1.033,12.653,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd2b1b540e2f,train,የትኛውንም መገጣጠሚያ ክፍሎች ሊያጠቃ እንደሚችል ያስገነዘቡት የሕክምና ባለሙያው፤ በአብዛኛው የጉልበትን እንዲሁም የዳሌ፣ የጀርባ፣ የእጅ፣ እና የጣት መገጣጠሚያዎችን ያጠቃል ብለዋል።,spk_92dc6e02c522,am,16.134,10.302,0.878,16.134,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5356c738b69,train,እንደ  ፕሬዘዳንቱ ገለጻ አዲስ ይፋ የተደረገው  ህግ ሚስቶችን ከመጋባታቸው በፊት በባሎቻቸው ተይዞ ከነበረው ንብረት ባለ ሙሉ መብት የሚያደርግ ነው።,spk_a62cac453876,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b21ec3583f8,train,የተኩስ አቁም ስምምነቱ እየቀረበ ባለው የዝናብ ወቅት በክልሉ የሰብዓዊ ዕርዳታን እንዲሁም የግብርና ሥራዎችን ለማመቻቸት ያለመ መሆኑን ዘ አፍሪካን ሪፖርት እና ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግበዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-19.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_48da958e36e8,train,በተጨማሪም ወላጆቻቸውንና የቅርብ ጠባቂዎቻቸውን በወረርሽኙ ያጡ ህጻናት ለመገለልና ጥቃት እንዲሁም ምጣኔ ሃብት ጫና ጉዳቶች እንዳይዳረጉ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የህጻናት ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል ተብሏል።,spk_a62cac453876,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-18.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a8444a8f98c,train,በአንጎላ በሚካሄደው ውድድር ስፖርታዊ ጨዋነትን በመላበስ ለውጤት ለመብቃት እንደሚሰሩ እና በቀጣይም ዳካር በሚደረገው ውድድር ለመሳተፍ በአንጎላ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_a62cac453876,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-15.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_93b0f2890d00,train,በጥናቱ በተካተቱ 21 አገሮች ውስጥ ከአንድ ሺህ ህጻናት ውስጥ ከሁለት በላይ የሚሆኑት ከኮቪድ ጋር በተገናኘ ወላጆቻቸውን እንዳጡ ተመላክቷል።,spk_a62cac453876,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_844013b20faf,train,ኢትዮጵያ ከሁለት ወራት በኋላ  ከቻይናዋ ታዩን ከተማ የሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት ወደ ህዋ እንደምትልክ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መረጃ ዋቢ አድርጎ ጽፏል፡፡,spk_a62cac453876,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2951d4ee1c3b,train,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን ታሳትፋለች።,spk_a62cac453876,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_577c178f97b6,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ12ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል። የ13ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ከታህሳስ 25 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ ይካሄዳል።,spk_a62cac453876,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-16.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc33177b79d7,train,ሳተላይቷ የአየር ትንበያ መረጃ ለመስጠት፣የአየር ፀባይን ለመቆጣጠርና የሰብልን ሁኔታ ለመከታተል እንደምትውል በሳውዝ ሞርኒንግ ፖስት ጋዜጣ ድረ ገጽ ላይ የሰፈረው ዘገባ ያስታውሳል፡፡,spk_a62cac453876,am,11.133,10.762,0.0,11.133,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b126c2861a57,train,ውይይቱ ቢል እና ሜሊናዳ ጌትስ በኢትዮጵያ በጤና፣ግብርናና ዲጂታል ዘርፎች እያደረገ ባለው ድጋፍ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጿል።,spk_a62cac453876,am,8.373,8.016,0.0,8.373,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d70647fd4d8,train,በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የቀረበውን የተኩስ አቁም ጥያቄን ተከትሎ ግጭት በተቀሰቀሰበት ትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ማድረጉ ይታወሳል፡፡,spk_a62cac453876,am,10.774,10.428,0.0,10.774,-18.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_44be15e63a58,train,እ.አ.አ አቆጣጠር በ 2015 ወጥቶ የነበረው የሀገሪቱ ህግ በተለይ የሚስቶችን የንብረት ባለቤትነት መብት የሚያረጋግጥ አልነበረም።,spk_a62cac453876,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-16.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4da85a24f2f7,train,ወረርሽኙ ከተገለጸው ቁጥር በላይ ህጻናትን ወላጅ አልባ እንዳያደርግ አስቸኳይና ፍትሃዊ የክትባት ተደራሽነትን እውን ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።,spk_a62cac453876,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-17.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d313d0cf160f,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።,spk_a62cac453876,am,14.174,13.808,0.0,14.174,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_717183770859,train,የፌዴራል ተቋማትን በማሳተፍ ላይ የሚገኘው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበረሰብ የእርስ በእርስ ትስስርን ለማጎልበት ከማገዝ ባለፈ የመረዳዳት እሴትን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,14.934,13.724,0.0,14.934,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e40caf24606,train,ወረርሽኙ በተከሰተባቸው የመጀመሪያዎቹ 14 ወራት  ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ህጻናት ወላጆቻቸውንና የቅርብ ጠባቂዎቻቸውን አጥተዋል።,spk_a62cac453876,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a488a5809b9b,train,ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነት ቀጣይነት ያለው ውድድር ባለመኖሩ በርካታ አቅም ያላቸው ታዳጊዎች ወደ ኋላ ይቀሩ እንደነበር ጠቅሰው፣ አሁን ላይ የተጀመረው ስራ መንግስት ለስፖርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።,spk_a62cac453876,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a80d0ed24287,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ  መኪዩ መሐመድ ጨምሮ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሜቴ ስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት፣ የብሔራዊ ፌዴራሽን ፕሬዚዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_a62cac453876,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae465615a8fa,train,ሴቶች የመሬትን ባለቤት ለመሆን በርካታ  መሰናክሎች ያጋጥሟቸዋል።,spk_a62cac453876,am,3.853,3.853,0.0,3.853,-17.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_355e3a1fb53b,train,አልፎ አልፎ የሚስተዋለው የስርቆትና መሰል ወንጀልን ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለው ጥረት እንዲጠናከር ሕዝቡ ያነሳውን ጥያቄ  በመመለስ  የሰላም ባለቤት የማድረጉ ተግባር  እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_a62cac453876,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-22.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a96b5af207,train,በሁለተኛው አጋማሽ በ10 ተጫዋች የተጫወተችው ግብጽ ውጤቷን አስጠብቃ ወጥታለች።,spk_a62cac453876,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-17.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71381b224bdf,train,ማንችስተር ሲቲ በ19ኛ ሳምንት ከሰንደርላንድ ጋር ያለ ግብ አቻ ተለያይቷል።,spk_a62cac453876,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-18.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15cf225c2ff5,train,ቴክኖሎጂው ለቻይና -አፍሪካ ግንኙነት መዳበር ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4da1f102965,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል።,spk_a62cac453876,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b370eb3301c,train,ባለፉት አምስት የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ ሶስት ጊዜ፣  ዎልቭስ ደግሞ ሁለት ጊዜ ጨዋታዎችን አሸንፏል።,spk_a62cac453876,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47d8971661a3,train,ጥናቱ  ከመጋቢት እስከ ሚያዝያ 2020 የተደረገ ሲሆን፤ በመጋቢት መጨረሻ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት 1 ነጥብ 34 ሚሊዮን ነበር።,spk_a62cac453876,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_222291241708,train,በውድድር ዓመቱም 14ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል።,spk_a62cac453876,am,2.693,2.693,0.0,2.693,-15.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e391cbd50908,train,ኢትዮጵያና የኮሪያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ የ32 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የድጋፍ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለጸ።,spk_a62cac453876,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-18.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_60f8b709f2d3,train,የሚዛን ስፖርት አካዳሚ ስራ አስኪያጅ አቶ ተክሌ ነገሪ በበኩላቸው፤ በ2016 ዓ.ም ከክልሉ ሁሉም ዞኖች አትሌቶችን በመመልመል ወደስራ በመግባት አሁን 38 ታዳጊዎችን በ8 የስፖርት አይነቶች እያሰለጠኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a62cac453876,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-16.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc4b1715875,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ13 ነጥብ ከነበረበት 13ኛ ደረጃ ወደ 14ኛ ዝቅ ብሏል።,spk_a62cac453876,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-17.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31343f772f68,train,ቻይና የኢትዮጵያን የተናጥል ተኩስ አቁም ጥሪ እንደምትደግፍ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን አማካኝነት አስታወቃለች፡፡,spk_a62cac453876,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-18.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9f648aa3677,train,"""የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግስት ትሩፋቶች"" በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር ከተማ በቅርቡ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ መካሄዱ ይታወሳል።",spk_a62cac453876,am,8.293,7.943,0.0,8.293,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7059674ee3c,train,ውድድሩ ከ11 በላይ ባህላዊና ዘመናዊ ስፖርቶችን በሁለቱም ጾታዎች ያቀፈ መሆኑን ጠቅሰው ከ1 ሺህ 600 በላይ የስፖርት ልዑካን እንደሚሳተፉም ተናግረዋል።,spk_a62cac453876,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9db069af111,train,ሀምሌ 14/2013 የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በዓለም ላይ ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ህጻናትን ወላጅ አልባ ማድረጉን ጥናት አመለከተ። ጥናቱ በአለም አቀፍ ጥምረት በአሜሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል መሪነት በ21 የአለም አገሮች ላይ የተካሄደ ነው።,spk_a62cac453876,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-19.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e90f0096e955,train,የፌዴራል የሰላምና የፍትህ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የችግኝ ተከላና የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ አስጀምረዋል፡,spk_a62cac453876,am,12.733,12.364,0.0,12.733,-25.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1e0d269613a,train,በዚሁ ምድብ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ አንጎላ እና ዚምባቡዌ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_a62cac453876,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-15.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e70336f26b47,train,እንዲሁም በገጠር ግብርና ማሻሻያ ፕሮግራሙ በአነስተኛ ግብርና ለተሰማሩ አርሶ አደሮችን እና የገጠር ግብርና የሽግግር ማዕከላትን በመደገፍ በዘርፉ ያለውን የምርትና የገበያ ትስስር በመጨመር የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል።,spk_a62cac453876,am,17.093,17.093,0.0,17.093,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c859aed73abc,train,ችግሩን የከፋ የሚያደርገው 23 በመቶ የሚሆኑ ህጻናት በአባት ወይንም በእናት ብቻ ያደጉ መሆናቸው ነው ። ተጎጂዎቹ ወላጅ ካላቸው ህጻናት ጋር ሲነጻጸር ለጾታዊ ጥቃት ይበልጥ ተጋላጭ መሆናቸውም ጨምሯል።,spk_a62cac453876,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_368acb931073,train,የመሪዎቹ በበአለ ሲመቱ መታደም ዛምቢያ ከሌሎቸ አገሮች ጋር ያላትን መልካም ግንኙነት የሚያጠናክርና በአቅራቢያ ካሉ አገሮች፣ በአፍሪካ እና የአለምአቀፍ ግንኙነትን ውጤታማነት ያሳካል ብለዋል ፡፡,spk_a62cac453876,am,12.893,12.451,0.0,12.893,-17.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea3a69c0baaa,train,ሌላው የስልጠናው ተሳታፊ ወጣት ሀይለሚካኤል ሞላ፤  ስልጠናው ሕብረብሔራዊ አንድነታችንን ለመጠበቅና የእርስ በእርስ ትስስራችንን ለማጠናከር አግዞናል ብሏል።,spk_f39033426fbc,am,11.053,9.818,0.0,11.053,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b3b982ef11e,train,"""መረዳዳትና መደጋገፍ የኢትዮጵያውያን ዘመን ያስቆጠረ ባህላችን ነው"" ያሉት ኃላፊው፣ ይህን የአብሮነት ማሳያ የሆነውን በጎነት አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።",spk_f39033426fbc,am,12.293,9.392,0.327,12.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fbb89f0f493,train,ፓርቲው ሰው ተኮር ተግባራትን በማከናወን ግንባር ቀደም  ሆኖ በመገኘት ለዜጎች ብልጽግና ተግቶ  እንደሚሰራ በተግባር እያረጋገጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f39033426fbc,am,11.014,8.468,0.37,11.014,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_325d430783a9,train,ስልጠናው ሕብረ ብሔራዊ  አንድነትን ይበልጥ በማጠናከር ለሀገር እድገት በጋራ እንዲሰሩ ያነሳሳቸው መሆኑን  የገለጸችው ደግሞ  ወጣት ኢልሃም አሊ ናት።,spk_f39033426fbc,am,10.213,8.512,0.0,10.213,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81448ed27072,train,ሰላምን ከማፅናት ባለፈ የአቅመ ደካሞችን ቤት ለመስራት፣ አረጋዊያንን ለመንከባከብ የድርሻውን እንደሚወጣ ተናግሯል።,spk_f39033426fbc,am,8.893,7.577,0.0,8.893,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d865cc3cb54,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብን ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባትና አንድነትን ለማጠናከር እያገዘ መሆኑ ተገለጸ።,spk_f39033426fbc,am,11.133,9.17,0.0,11.133,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ede38a43dfb,train,የአካባቢውን ባሕልና አብሮነት ለማስተዋወቅም መነሳሳቱን ነው የገለጸው።,spk_f39033426fbc,am,5.293,4.387,0.0,5.293,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ad9988e0b3b,train,በዚህም  የሕብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች ለማቃለል ተዘጋጅተናል ብሏል።,spk_f39033426fbc,am,6.053,4.857,0.329,6.053,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74e1bac3eed6,train,የከተማው ወጣቶች የአረጋውያንና አቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ፣ ደም በመለገስ፣ በከተማ ጽዳትና ማስዋብ፣ በአረንጓዴ ልማት ሥራዎችና መሰል የበጎ ፍቃድ ተግባራት እየተሳተፉ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_f39033426fbc,am,15.053,12.517,0.0,15.053,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbf8a06a2bef,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር እንደሚጠናከር የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_01e156322fc5,am,9.893,8.865,0.353,9.893,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbf04f1f6edf,train,የከተማው አመራሮችና የጸጥታ መዋቅሩ በተሳተፉበት የግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደተናገሩት፣ የጥምቀት በዓል የከተማውን እምቅ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ሀብቶችና ጸጋዎችን ለማስተዋወቅ ምቹ አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመው፣ እንግዶች በከተሞች አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_01e156322fc5,am,22.773,20.826,0.372,22.773,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cedf84fc9b20,train,ቀደም ሲል የነበረው ሥርዓተ ትምህርት በንድፈ ሀሳብ ላይ ያተኮረ መሆኑን የተናገሩት መሪ ስራ አስፈጻሚው፤ አሁን ያለው ክለሳ ግን ተማሪዎች ተወዳዳሪ የሚያደርግ ተግባር ተኮር እንዲሆን መደረጉን ተናግረዋል።,spk_01e156322fc5,am,11.653,10.674,0.648,11.653,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11df91073c98,train,የከተማ አስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ሃላፊ አቶ አለልኝ አለም በበኩላቸው እንዳሉት፤ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር ህዝቡን በባለቤትነት ያሳተፈ አደረጃጀት ተዘርግቶ እየተሰራ ይገኛል።,spk_01e156322fc5,am,11.813,10.479,0.442,11.813,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3c663287525,train,የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_01e156322fc5,am,7.253,6.44,0.416,7.253,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_831717acc8fd,train,ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ትምህርት ላይ የምናከናውነው ተግባር ለሀገር እድገት መሰረት መሆኑን በመገንዘብ በቅንጅት በመስራት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል ብለዋል።,spk_01e156322fc5,am,13.414,11.014,0.506,13.414,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55699f268acd,train,በፎረሙ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች፣ የፈጠራ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች፣ የዘርፉ ምሁራን እና ባለድርሻ አካላት ታድመዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,15.213,14.043,0.0,15.213,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcdbc924532c,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ተሸላሚ ተማሪዎችና ወላጆች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,8.914,8.534,0.0,8.914,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eae077e4f51f,train,አርቲስቱ በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በፊልም እና በጋዜጠኝነት ሙያ በርካታ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች ማድረስ ችሏል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,8.594,8.259,0.0,8.594,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbf4e352c482,train,ባለስልጣኑም በክልሉ ለተቋቋመው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.314,7.011,0.303,7.314,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6d387966d76,train,የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ-ግብር በመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,11.373,10.257,0.0,11.373,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75cc3542d674,train,እንደ ድህነት፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የሥራ ቦታ ጭንቀትን የመሳሰሉ ማኅበራዊ ጉዳዮችን ከመፍታት ጎን ለጎን፤ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በተደራሽ አገልግሎቶች እና ህመም ከመባባሱ በፊት የሚሰጡ ሕክምናዎችን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን መክረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.674,17.331,0.356,18.674,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3d6dddd6ede,train,የግብርና ምርምር ማዕከላትና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎችን ወደ ተግባር በመለወጥ የግብርና ምርታማነትን ማሻሻል እንደሚያስፈልግም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cb0a6bda667,train,የባሕርይ ምልክቶች፡- ጭንቀት የሚያስከትሉ ሁኔታዎችን አብዝቶ መፍራትና መሸሽ (Avoidance)፣ ቶሎ መበሳጨት፣ የእንቅልፍ መዛባት (እንቅልፍ ማጣት ወይም እረፍት የሌለው እንቅልፍ) መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.594,11.457,0.755,12.594,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bee6c320cae0,train,የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲን በተጨባጭ ለመተግበር ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱን በማስታወስ።,spk_7dcf565cf02c,am,9.073,7.314,0.402,9.073,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4192ba745f54,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አቶ ሲሳይ ሸዋ ካልታመሙ በቀር ለቅድመ ምርመራ ወደጤና ተቋም የማቅናት ልምድ እንደሌላቸው ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.153,10.038,0.0,11.153,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c20ae8a14c8e,train,የቴክኒክና ሙያ ዕውቀትን የቀሰሙ ባለሙያዎች ለከተማዋ ልማት ትልቅ እገዛ የሚያደርጉ የተለያዩ ችግር ፈቺ ማሽኖችን እያመረቱ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,13.493,10.967,0.0,13.493,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6bc044b35a5f,train,በወቅቱም ነብዩ መውሊዳቸውን ጾም በመጾም ያከብሩ ነበር ያሉት ዶክተር አብዱልጀሊል፤ ሁልጊዜ ሰኞ ይጾሙ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.834,8.847,0.0,10.834,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e499771d0a28,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ እንዳስታወቁት የአካል ጉዳተኞችን መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.354,12.739,0.399,14.354,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7cae8979afd4,train,በቀጣይም የግብዓት ማሰባሰቡ ስራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,3.954,3.475,0.478,3.954,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d29d2e95589a,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ከሆኑት አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል አቶ ገረመው ደስታ፣ ቤታቸው በጊዜ ሂደት አርጅቶ ለማደስ አቅም በማጣታቸው በስጋት ይኖሩ እንደነበር አስታውሰው፤ በበጎ ፈቃደኞቹ በአዲስ መልክ በመገንባቱ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.113,15.668,0.445,16.113,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75a2d872a12c,train,ከደርግ ዘመነ-መንግሥት ጀምሮም መውሊድ ሀገራዊ በዓል ሆኖ መቀጠሉን ነው የገለጹት።,spk_7dcf565cf02c,am,5.234,4.841,0.0,5.234,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a3b29a0dd95,train,በተለይ በመንግሥት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙና ዲጂታል እንዲሆኑ በኮሚሽኑ በኩል ምክረ ሀሳቦች እየተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.553,9.191,0.362,9.553,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03312ba31b51,train,በአማራ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተማሪ መጽሐፍ ጥምርታን አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት  መሰጠቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,9.713,8.669,0.0,9.713,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddde31a59637,train,ማዕከሉ በክልሉ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚኖረው ፋይዳ የላቀ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.373,7.016,0.358,7.373,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_931b80cf3129,train,ከብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽን ኮሚሽን፤ ከወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀት ጋር በመሆን እስከ ታችኛው የአስተዳደር እርከን ድረስ በቅንጅት የተጀመሩ ስራዎች እንደሚጠናከሩም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.914,12.215,0.35,12.914,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_529859567542,train,የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ ፤  ብቁና በስነ ምግባር የታነፀ የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.233,8.599,0.331,9.233,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a493165e12f,train,ለሰው ልጅ ለመኖር ምቹ ሁኔታ በሌለበት ቤት ውስጥ ከአንድ ልጃቸው ጋር ህይወትን ሲገፉ እንደነበረ የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ ሸዋዬ ከተማ ናቸው።,spk_7dcf565cf02c,am,11.873,9.779,0.647,11.873,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ae49005bdab,train,ኮምፕሌክሱ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት፣ ባለ 15 ወለል ሲሆን፤ ባለ አራት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያ የያዘ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,12.354,10.396,0.679,12.354,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa0dfda2f29f,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች እና በአስር የፌደራል ተቋማት የተገነቡ 24 የስማርት ኮሙኒኬሽን ማሳለጫ ክፍሎች በዚህ ሳምንት በይፋ ስራ እንደሚጀምሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,15.254,13.28,0.0,15.254,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0e1859bb206,train,ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ባለፈው ማክሰኞ ብራሰልስ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሲሆን አንደኛው ተጠርጣሪ ደግሞ ባለፈው ረቡዕ ቤልጅየም ውስጥ ሄይንአልት በተሰኘች ግዛት ውስጥ መያዙን የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል።,spk_7dcf565cf02c,am,17.814,15.51,0.0,17.814,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6268c8da2d76,train,ከአምስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል መንገድ የተመለሰው ባህርዳር ከተማ ደረጃውን ከዘጠነኛ ወደ ሰባተኛ ከፍ አድርጓል። በሊጉ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.694,10.786,0.0,11.694,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7938e051400b,train,በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኒውክሌር ማብለያ ቴክኖሎጂ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ ደረጃው አየለ (ዶ/ር)፤ የበለጸጉ ሀገራት የኃይል ደህንነታቸውን በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ልማት በሁሉም መስክ ዕድገታቸውን እያስቀጠሉ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.753,17.64,0.378,18.753,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4562c31f2ab,train,አቶ ታምሩ ደገፋ በበኩላቸው፤ የሀገሪቱ እድገት እውን እንዲሆንና የተጀመሩ የልማት ስራዎች እንዲሳኩ እርሳቸውም የበኩለችን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.313,10.437,0.0,11.313,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac148d46c484,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የወላይታ ሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽህፈት ቤት ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የኦን ላይን አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.793,13.042,0.752,13.793,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35cd0dccdcde,train,በግምገማው መድረክ የተገኙት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ዳባ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አተገባበር  የዘርፉን ክፍተቶች በመሙላት  ሕብረተሰቡ በፍትህ አካላት ላይ ያለውን አመኔታ  እያሳደገ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,16.674,15.335,0.0,16.674,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c4fa0906813,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በክብርና በቅልጥፍና እንዲያስተናገዱ እና በተቋማት ላይ አመኔታ እንዲኖራቸው ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_7dcf565cf02c,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_420f8e5faf6b,train,ለዚህም ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,6.253,5.684,0.0,6.253,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9ec7d724db9,train,ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እና ለኢንቨስትመንት ሳቢ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,9.694,8.441,0.532,9.694,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6641c04be544,train,በትራፊክ አስተናባሪነት፣ በደም ልገሳና በሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ ህብረተሰቡን ሲያገለግል መቆየቱን ጠቅሶ ይህን ተግባሩን በቀጣይም እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.473,11.951,0.466,13.473,-27.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9076c99b6d69,train,በዚሁ ጊዜ የምዕራብ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ባንዲራ ጋላና፤ የትምህርት ዘመኑን ውጤታማ ለማድረግ በክረምቱ ወራት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0e2ab35d4ca,train,የኮሪደር ልማቱ ተጨማሪ አዳዲስ የተሸከርካሪና ምቹ የእግረኛ መንገዶች መፍጠሩ የተሽከርካሪ ፍሰቱን የሚያሳልጥና አደጋን ለመከላከል የሚያስችል ነው ሲሉም አክለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.514,11.716,0.797,12.514,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_132f70a4d70b,train,👉 ክብደትን መቆጣጠር ( ከመጠን ያለፈ ውፍረት ከዝቅተኛ የቫይታሚን ዲ ጋር የተያያዘ ነው ) ፤,spk_7dcf565cf02c,am,6.114,4.885,0.464,6.114,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9857bf663df,train,የጌዴኦ ዞን ሳይንስ፣ ኢንፎርሜንሽንና ቴክኖሎጂ መምሪያ ሃላፊ አቶ ደረጀ ሾንጣ በበኩላቸው እንዳሉት በክረምት ወራት በዞኑ ከ3 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.773,14.05,0.348,16.773,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a27f974df306,train,አሁን ላይ ከግብረ ሰናይ ድርጅት የተደረገው ድጋፍ መተባበርንና መተጋገዝን ከፍ በማድረግ ማህበራዊ ሃላፊነትን አጉልቶ ያሳየ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.713,9.274,0.44,9.713,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd7d81b1c01b,train,ከአፍሪካ ህዝብ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው ከ25 ዓመት በታች ዕድሜ ላይ የሚገኝ ወጣት ኃይል መሆኑን በማውሳት፥ በየዓመቱ የሚፈጠረው የሥራ ዕድል አሁንም አነስተኛ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.534,13.23,0.0,13.534,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed511da89bc8,train,ለዚህም ሕዝብን በነቂስ ባሳተፈ መንገድ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችሉ ተግባራት በኮሚሽኑ በኩል እየተከናወኑ ነው  ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a72303b6bd2,train,ከፍተኛ ምርመራ አድርገዋል ተብለው በተጠቀሱት አራቱ ሀገራት  312 ሚሊዮን 625 ሺሕ 857 ሰዎች ይኖራሉ፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,9.094,8.602,0.0,9.094,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b8ed93f2e6f,train,በውይይቱም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተወካዮች ለተነሳላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,5.173,5.173,0.0,5.173,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2f2598f1597f,train,የሥነ-ጥበብ ትምህርቱን ወደከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ ከፍተኛ ትጋት የነበረው የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ በ1958 ዓ.ም ከመጀመሪያዎቹ ጥቁር ተማሪዎች አንዱ ለመሆን ከሌላኛው ታላቅ ከያኒ ወጋየሁ ንጋቱ ጋር በመሆን በሃንጋሪ ቡዳፔስት ከኢንቲቩሽ ሎራንድ የሥነ-ጥበብ ትምህርት ቤት ለምርቃት በቅቷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,17.854,17.854,0.0,17.854,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_916a670bfa09,train,7ኛ ተከሳሽ አቶ መንግስቱ ተስፋ ላቀ በኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስቴር የግብዓት አቅርቦት መሪ ሥራ አስፈጻሚ፣ የብሄራዊ የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ቴክኒካል ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረ፤,spk_5a6f4b6d428f,am,15.094,13.157,0.0,15.094,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e72c500b6b49,train,በተለይም የኢትዮ ኤርትራን ግንኙነት ዳግም በመመለሳቸው የአለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ መሆናቸውን አስታውሰወው፤ መንግስት ለቀጠናው ሰላምና ደህነንነት እያከናወነ ያለውን ተግባር አስገንዝበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df4ca3b6448c,train,በተለይም ለኤች አይ ቪ/ ኤድስ ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ፈጠራ ስራ በመስራት ለውጥ መመዝገቡን ገልፀዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_529785827b69,train,አሁን ያለው ውጥረት እንዲረግብም ጥሪ አስተላልፈዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,2.733,2.733,0.0,2.733,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_743a591a6803,train,ረቂቅ ስምምነቱ በኢትዮጵያ እና በዩክሬን መካከል የአየር ትራንስፖርት ዘርፉን ለግል ገበያ ክፍት ማድረግን ጨምሮ በዘርፉ ቋሚእና ህጋዊ የሁለትዮሽ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው ዕድል የሚፈጥር እንደሆነ ተነግሯል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.534,12.069,0.0,12.534,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cb774a72a59,train,ኪነጥበብ አካታች እና ትውልድ የሚገነባ የጋራ ትርክት ላይ የሚሰራ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋልም ብለዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.734,6.136,0.598,6.734,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11217207fb9d,train,በአለማችን በፍጥነት በመዛመት ላይ የሚገኘውን የኮሮና ቫይረስ በመመርመር የስርጭት አድማሱን ለመቀነስ ሀገራት ጥረታቸውን ቀጥለዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7935eb92e44d,train,የኮቪድ 19 ምርመራን አቅም ለማሳደግም ቃል ከተገባው  አንድ ሚልዮን ኪቶች መካከል የመጀመሪያውን ዙር ትናንት መቀበላቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመልክተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a63ce769eeeb,train,የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል የላቀ የሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ ባለ አስር ወለል ህንጻ ሲሆን፤ ዘመናዊ የህክምና መሣሪያዎች የተሟሉለት ነው።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.493,8.112,0.0,8.493,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52be5611f257,train,ዩክሬን ረቂቅ የስምምነት ሰነዱን ያጸደቀችው ትላንት በነበራቸው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ መሆኑን የሀገሪቱ የዜና ወኪል ዘገባ ያመለክታል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.854,8.054,0.301,8.854,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc953785a356,train,በዋናነትም መታወቅ ያለበት ጉዳይ “ህውሓት የሽብር ድርጅት” መሆኑ ነው ሲሉ አጽንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.973,6.05,0.0,6.973,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9086ae745478,train,ለፈተና ቀደም ብሎ በማጥናት የተሟላ ዝግጅት ከማድረግ ባለፈ በስነ ልቦናም  ዝግጁ መሆን ከተቻለ የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት እንደሚቻል ገልፃለች።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.493,8.108,0.0,8.493,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18bb9246ae51,train,በመስቀሉ ያገኘነውን ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት በተግባር ማሳየት ይገባል ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01dfa6f78ad1,train,ፍርድ ቤቱ ምቹ የስራ ከባቢ ለማድረግ ዕድሳትና በዲጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት የተዘረጋለት ተቋም ሆኖ መገንባቱን ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3aefb5a9057,train,ለዚህም የመንግስት ሰራተኛው የመደመር መንግስት ግቦችን የጋራ በማድረግ ለተፈጻሚነታቸው ይበልጥ መትጋት ይጠበቅበታል ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_357ad65cab24,train,ራዕዩ የህብረቱ አባል ሀገራት የትምህርት እና ክህሎት ልማትን ለማጠናከር ቃል የገቡበት ናውክቾት ድንጋጌ እና የአፍሪካ ህብረት የ10 ዓመት የትምህርት ኢኒሼቲቭ (2025–2034) በግልጽ መመላከቱን ጠቅሷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b811e75b60e,train,ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እንደተነገረው በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ወንጀለኞችን ለሕግ የማቅረብ ተግባር ነው ያሉት ሴናተር ኢንሆፍ “በዚህ ሁኔታ በአገሪቱ ሰላምን ለማምጣት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘውን መንግስት ከሽብር ድርጅቱ ህወሓት ጋር በእኩል ማስቀመጥ ተቀባይነት የሌለው ነው” ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,19.974,19.024,0.0,19.974,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89c9fccd64f3,train,በዚህም በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ማህበረሰቡን በማሳተፍ 78 አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን የማሰራትና 691 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን የመገንባት ስራ ተሰርቶ ለአገልግሎት መብቃታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,17.213,15.51,0.0,17.213,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c26984a21a01,train,ኪነጥበብ በመንግስት ብቻ ሳይሆን በባለሙያው መዘከር እንዳለበት እና ኢንዱስትሪው እንዲያድግ ኢትዮጵያ ማደግ እንዳለባት ተናግረዋል፡፡ለዚህም የቱርክ፣የህንድ እና የኮርያን ፊልም ኢንዱስትሪ ለአብነት አንስተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_987df31841ea,train,ሴናተሩ ባቀረቡት ጽሁፍ “የኢትዮጵያ መንግስት ሁሉንም ሰላማዊ መፍትሔዎችን ለማምጣት እየሰራ ይገኛል፤ ሰላምንና አንድነትን ከማምጣት ውጪ ሌላ አካሄድ አልሄደም” ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66ced781f1d2,train,ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በአሜሪካ የእንደራሴዎች ምክር ቤት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ያላቸውን ሀሳብ አቅርበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.414,7.34,0.313,8.414,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7792559b122e,train,ከተወዳዳሪዎቹ መካከል ከድሬዳዋ የመጣው ዮሐንስ ይርሳው፥ ጥበብ ሀገርን ለማልማት የሚያስችል ኃይል ያለው እንዲሁም ህብረትና አንድነትን የሚያጎለብት መሳሪያ ነው ብሏል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_943cb1724f9e,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ በእውቀትና ክህሎት ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን የማፍራት ጥረታችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉም አረጋግጠዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09a73dc8973b,train,ኢትዮጵያን ለ19 ጊዜያት ያህል ጎብኝቻለሁ ያሉት ሴናተሩ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር በነበራቸው ቆይታ መንግስት በአገሪቱ አንድነትንና ሰላምን ለማምጣት እየሰራ መሆኑን መነጋገራቸውን አመልክተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,11.893,11.48,0.0,11.893,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4efdcf077a3,train,ባለፉት ዓመታት ለጤናው ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት መሰጠቱን ጠቁመው፤ ሦስት ብቻ የነበረውን የኦክስጂን ፕላንት ወደ 57 ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_086857bf26fe,train,ባንኩ በበጀት ዓመቱ ለማሰባሰብ ካቀደው 8 ሺህ ዩኒት ደም ውስጥ ባለፉት ሦስት ወራት ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ ከ2ሺህ 370 ዩኒት በላይ ደም ማሰበሰብ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.414,12.095,0.0,12.414,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1b0fd87984f,train,ማንኛውም ተማሪ ለትምህርቱ ልዩ ትኩረት በመስጠት ማንበብ ከቻለ በተዘጋጀበት ልክ ውጤት ማምጣት እንደሚችል የሚናገረው ተማሪ ደረጀ፤ እኔም በተዘጋጀሁበት ልክ የጠበቅኩትን ውጤት አምጥቻለሁ ብሏል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce508fd878b9,train,የሴቶችን ንቁ ተሳትፎ በማሳደግ ከተሳትፎ ወደ ተጽኖ ፈጣሪ መሪዎች ለማሻገር ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca7ef83c2d3,train,በታንዛንያ ከባድ ዝናብ መጣሉን ተከትሎ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት በትንሹ የ47 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.814,7.004,0.0,7.814,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_54e4607999c4,train,"""የሴቶች መሪነት ለብልጽግናችን"" በሚል መሪ ሀሳብ የተተኪ ሴት አመራሮች ስልጠና በክልሉ ዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_5a6f4b6d428f,am,6.814,6.497,0.317,6.814,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2fb5dbde29de,train,የዩክሬን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዩክሬንን በመወከል ሰነዱን እንዲፈርሙ እና እንዲያስፈጽሙ ለሀገሪቱ  የአቪየሽን ዘርፍ ሃላፊ ኦሌክሳንደር ቢልቹክ ሃላፊነት መስጠቱም ታውቋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.213,11.201,0.31,12.213,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c132c56ccc,train,ስትራቴጂው ትኩረት ከሰጣቸው ጉዳዮች መካከል የህጻናትን መሰረታዊ የማንበብ፣ የመጻፍ፣ የመረዳት፣ ማህበራዊ እና ስነ ልቦናዊ ክህሎቶችን ማዳበር ይገኝበታል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5223b1a93e6f,train,ዛሬ የተበረከቱ ስጦታዎች ጥራት ያላቸው ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎች መሆናቸውን ጠቁመው በቀጣይም በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናችውን አረጋግጠዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52babcd8805c,train,የገዘፈ ሰብዓዊ እና ኪናዊ ግብርን የከወነው የጥበብ አርበኛ አርቲስት ደበበ እሸቱ ባጋጠው የጤና እክል በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ83 ዓመቱ ነሐሴ 11/2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,17.174,16.847,0.0,17.174,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_594cdc7f08af,train,በኢትዮጵያ የዜጎችን አብሮ የመኖር እሴት ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላት እንዳሉ ገልጸው፤ አዎንታዊ ሰላም ለመገንባት የተዘረጋውን እጅ መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ec9dfb689576,train,የኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በየአካባቢው በማቋቋም ህዝቡ በነባር ባህላዊ እሴቶቹ ጭምር ታግዞ ፍትህን እንዲያገኝ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።,spk_166937c987dc,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_733806eca86d,train,በቀጣይም ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ ገዝነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ መመሪያዎችና አሰራሮች በትምህርት ሚኒስቴሩ መዘጋጀቱንና በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኙ አመላክተዋል ፡፡,spk_166937c987dc,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9ef8c06842b6,train,የአካል ጉዳተኞችን መብትና ጥቅሞች ለማስከበር የወጡ ህጎች እና አዋጆች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአካል ጉዳተኞች ማህበራትና ድርጅቶች ኃላፊዎች ገለጹ።,spk_166937c987dc,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-20.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2a038f99084a,train,በዚህም በሰላማዊ መንገድ የሰለጠነ የሀሳብ ልዕልናን ተግባራዊ በማድረግ ዘላቂ ሰላም ማምጣት የሚያስችል ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-21.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b70979ffb7c3,train,የድሬዳዋ ድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙና ኢብራሂም በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ ነፃ የህክምና አገልግሎት በየአካባቢው በመንቀሳቀስ ጭምር በቅንጅት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c010246935f6,train,በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ስራ ጀመረ።,spk_166937c987dc,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-20.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c9eb1cfaf846,train,በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለስደተኞች ሁልጊዜም በሯን ክፍት በማድረግ የምትቀበል ሀገር ናት ሲሉ ገልጸዋል።,spk_166937c987dc,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-21.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7a8475406630,train,በመሆኑም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በጀቱን በማሳደግ መንግስት እያከናወነ ያለውን ተግባር ሊደግፍ ይገባል ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-19.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aa47628de3b1,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_166937c987dc,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-23.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_82fd5928d829,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በሰጡት ምላሽ ረቂቅ አዋጁ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_47430d7a4215,train,ከዚህም በመነሳት የመደመር መንግሥት ሀገር በቀል እውቀትና ነባራዊ እሴቶችን ለሰላም ግንባታ ማዋል ይገባል የሚል እምነት እንዳለው ገልጸዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-20.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8dc6bd5fe679,train,ይህም ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ ብቻ ትኩረታቸውን እንዲያደርጉ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ነው የተናገሩት።,spk_910139d345e8,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0d041a3e658,train,መንግስት የሴቶችን መብትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይቷል ነው ያሉት።,spk_910139d345e8,am,5.486,5.049,0.437,5.486,-35.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd745ed97186,train,በዚህም አብዛኛውን ሥራዎች ያከናወነ ሲሆን አሁን ላይ ወደ መጨረሻ ምዕራፍ መድረሱን ተናግረዋል።,spk_910139d345e8,am,4.274,3.472,0.409,4.274,-41.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1713bb697ec,train,አጀንዳ መቅርፅና ምክክሩን መምራት የሚችሉ ገለልተኛና ነፃ የሆኑ አወያዮችን መምረጥ የኮሚሽኑ የቀጣይ ተግባር መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_910139d345e8,am,6.008,6.008,0.0,6.008,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8763b19f0c74,train,አፍሪካ በራስ አቅም የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብርን ለማከናወንና ዘላቂ ለማድረግ የፋይናንስ አማራጮችን ማስፋት እንደሚጠበቅባትም ጠቁመዋል።,spk_910139d345e8,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10838d3f6c9a,train,በኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ፋሲካ ዘሪሁን፤ አዲሱ የትምህርት መርሃ ግብር የተሻለ የመማር ማስተማር ምኅዳር እንደፈጠረላቸው ገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.334,10.196,0.0,11.334,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94c22836b717,train,ኢትዮጵያ በህብር የተዋበ ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩና የተጋመዱ ህዝቦች ያሉባት አገር መሆኗን ገልፀዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6d6f1b75680,train,የኢትዮጵያ መንግስት ስደተኞችን በአካታችነት የሚያስተናግድበትን አሰራር የኔዘርላንድስ መንግስት እንደሚደግፍ ነው አስተባባሪው የተናገሩት።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.614,7.596,0.0,8.614,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_645c20a6123b,train,ፌስቲቫሉ ባህላዊ ምግቦችን በማስተዋወቅ ወደ ገበታ እንዲመጡ ማድረግ፣ የእርስ በርስ ትውውቅን መፍጠር፣ የሀገር ገጽታ መገንባትና የምግብ ቱሪዝምን ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.573,9.74,0.0,10.573,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1fcbb7f1b58,train,የማኅበሩ አባል  የሆኑት ወይዘሮ ብርሃኔ ዘውዴ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ የሚከበሩ የአደባባይ በዓላት የብሄር ብሄረሰቦችን አንድነትና ጥምረት የሚያሳዩ ናቸው።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.614,9.658,0.374,10.614,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ab09fb9a158,train,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምክትል ርዕሰ መምህር መኮንን ሙሉጌታ፤  የፈተና ማላቂያ ስትራቴጂው ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የሚወስዱበትን ወሳኝ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.454,10.66,0.0,12.454,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d30ea26f5bae,train,የህፃናት ፓርላማ በትምህርት ቤቶች፤ ወረዳዎችና ከተሞች ተቋቁሞ በጥሩ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልጸው የህፃናትን ጥቅም፤ መብትና ደህንነት የማረጋገጥ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.733,10.845,0.0,11.733,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da609d0dcd2a,train,በዚህም  ሰላም ማስፈን መቻሉን ጠቅሰው፤ ይህም የሴቶችን  ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.854,8.24,0.0,8.854,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_530771eb2992,train,በጎ ፈቃደኞቹ ከተቋሙ ቋሚ ሰራተኞች ጋር በመቀናጀት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ አደጋ እንዳይከሰትና በአደጋ ወቅትም የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ሲሰሩ መቆየታቸው ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.094,10.646,0.0,12.094,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71e92db299fe,train,ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ያላቸው ታሪካዊ ግንኙነት በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በልማት ትብብር፣ በሰብዓዊ ድጋፍ እና ሌሎች ዘርፎች ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.213,8.698,0.0,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6ee47edf37b,train,ሀገሪቱ ከሌሎች ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅቶች ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን ጨምሮ በስምንት ሀገሮች ላይ የሚተገበር የአራት ዓመት የልማት መርሃ ግብር እንዳላትም ገልጸዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.694,9.27,0.0,9.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61fa02d75280,train,በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቶችና ህፃናት የነገይቱን ኢትዮጵያ ለመገንባት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ማድረግ መቻሉን ገልፀው፤ አገልግሎቱን የበለጠ ለማስፋት በትኩረት ሊሰራ ይገባልም ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.373,10.945,0.0,12.373,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8863039f05c7,train,ይህን ተከትሎ ከአራት ሺህ በላይ ነባር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ለበርካታ ዓመታት ተቋሙን በእውቀታቸውና በጉልበታቸው ሲደግፉ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.454,8.628,0.0,9.454,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a00fbdee4c3,train,በከተሞችና ወረዳ ምክር ቤቶች ጉባኤዎች ላይ በመታደም በህፃናት መብት፣ ደህንነትና ጥቅም ላይ እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መስማትና ልምድ መቅሰም እየቻልን ነው በማለትም ገልጻለች።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.254,9.803,0.0,10.254,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0458f31aa694,train,የተደረገው ድጋፍም የምግብ ዘይት፣ ዱቄት፣ አልባሳትና ሌሎችም አስፈላጊ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ገልጸው በቀጣይነትም በመልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.813,10.003,0.0,11.813,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d9ba62bf48b,train,የኦሮሚያ ልማት ማህበር ዋና ዳይሬክተር አቶ ደጀኔ ኢቲቻ ማህበሩ በክልሉ በትምህርት፣ በጤና፣ በንፁህ መጠጥ አቅርቦት፣ በምግብ ዋስትናና በሌሎች ተግባራት ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረገ ነው ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,13.373,11.79,0.0,13.373,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf6335600f6a,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዑለማዎች ምክር ቤት በበኩሉ የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓልን በመደጋገፍ እና በአብሮነት ማክበር እንደሚገባ ገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.834,8.425,0.443,9.834,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1656903d5c55,train,በአፋር ክልል አርብቶ አደር አካባቢዎች የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት  እየተደረገ ያለው የተቀናጀ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉ  ተገለጸ።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.973,8.298,0.0,8.973,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cdd179c3fa7,train,የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በመረዳዳት እያከበሩ መሆናቸውን በወላይታ ሶዶ እና ዲላ ከተሞች የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.854,8.412,0.0,9.854,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_322d75b502af,train,የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,6.013,5.196,0.341,6.013,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b97f04cf0678,train,ሌላው አስተያየት ሰጪ አብዲ መሀመድ በበኩላቸው፤ የዘንድሮ ኢሬቻ አከባበር ኢትዮጵያ በሁለንተናዊ የልማት ጉዞ በጀመረችበት ወቅት መሆኑ ያስደስታል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.414,9.606,0.0,10.414,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7573fcd6ea3,train,በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ላይ የሚከሰቱ የጤና እክሎችን መግታት የሚያስችል የጤና አገልግሎትን ይበልጥ ለማስፋፋት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ገለጹ።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.614,10.592,0.383,12.614,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bceb3248b19e,train,የበጎ ፈቃድ ስራ የህሊና እርካታ የሚሰጥና አዳዲስ ዕውቀት የሚቀሰምበት በመሆኑ በስራው ደስተኛ መሆኑን የተናገረው ደግሞ በጎ ፈቃደኛ መሳይ እርቅያለው ነው።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.813,9.192,0.0,10.813,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2267b63f3fb0,train,"ደስታውን ለመግለጽ አደባባይ ለወጣው ህዝብ መልዕክት ያስተላለፉት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ (ረዳት ፕሮፌሰር) ""ጊፋታ የወላይታ ብቻ ሳይሆን የዓለም ህዝቦች ቅርስ ሆኗል"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_00ccf69d3087,am,14.534,13.066,0.411,14.534,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8d6ff0f211f,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜግነት ግዴታ በመሆኑ በወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፏ ትልቅ የህሊና እርካታ እንደሰጣትና በዚህም ደስተኛ መሆኗን የተናገረችው ደግሞ ከጋምቤላ ክልል የመጣችው ወጣት ሮዛ ጳውሎስ ናት።,spk_00ccf69d3087,am,19.334,15.718,0.456,19.334,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9bae36c0342,train,ኢሬቻን ጨምሮ ሌሎች ኢትዮጵያዊ የጋራ እሴቶችን በማጠናከር በመንግስት የተጀመሩ ለትውልድ የሚተርፉ የልማት ውጥኖች እንዲሳኩ ሚናቸውን እንደሚያጠናክሩም ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.733,12.999,0.782,14.733,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f6a08209f37,train,በ12 ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፤ ባለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም።,spk_00ccf69d3087,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-24.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c4b9fb83df,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት እስከ ሕዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_00ccf69d3087,am,6.694,6.107,0.587,6.694,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c8c9ee4031f,train,ባለፉት 10 የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ አስቶንቪላ ደግሞ በሁለት ጨዋታዎች ድል ቀንቶታል።  ሁለት ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,11.414,10.794,0.0,11.414,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6408a6097b6b,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከማንም በላይ ተሳታፊውን ሰው የሚጠቅም መሆኑን በመረዳት በንቃት በመሳተፍ የዜግነት ግዴታውን እየተወጣ መሆኑ እንደሚያኮራው ገልጿል።,spk_00ccf69d3087,am,13.254,10.995,0.383,13.254,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b55d8519ca2,train,በተለይም ሰብአዊነትን በማስቀደም ሰላምና አብሮነትን  በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ መሳተፍ  ትልቅ ጥቅም እንዳለው በተግባር ማየቱን ተናግሯል።,spk_00ccf69d3087,am,10.373,8.872,0.339,10.373,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_306eca6ccf01,train,ይህም የማኅበረሰቡን ችግር ከመፍታት ባለፈ የሀገር ልማትን በማፋጠን ሂደት ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_00ccf69d3087,am,20.573,17.861,0.0,20.573,-25.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d25f3153861c,train,በቀጣይምም ጊዜዋን በአግባቡ በመጠቀም ውጤታማ ለመሆን ማለሟንም ገልፃለች፡፡,spk_00ccf69d3087,am,5.053,4.289,0.421,5.053,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ec548e4db4b,train,ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብና መጠጦች ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እንዲተዋወቁ የጥናትና ምርምር እንዲሁም ሙያዊ የማማከር ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,13.334,11.581,0.596,13.334,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39d5abb1ea3,train,በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒቲንግና ሶፍትዌር ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህርና የኤሌክትሮኒክ ትምህርት አስተዳደር ክፍል ዳይሬክተር መሐመድ አበበ (ዶ/ር)፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስኬት በዜጎች አኗኗር ላይ በተግባር የተገለጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,24.014,19.039,0.903,24.014,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3850ae03349,train,"የወላይታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ዕሴቶች ከፍተኛ ባለሙያ ወይዘሮ ስመኝ ተደመ እና የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪ አርቲስት ብዟየሁ ቡቼ በበኩላቸው ""ጊፋታ"" በዓለም ቅርስነት በመመዝገቡ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልጸዋል።",spk_00ccf69d3087,am,21.373,18.382,0.0,21.373,-23.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ce93ac01902,train,የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ መንግስት የተሻለ አገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_00ccf69d3087,am,10.893,8.781,0.0,10.893,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b848e96877d,train,ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ሀገር በቀል ሲቪክ ማህበራት በሴቶች ጉዳይ ጠንካራ ትብብር መፍጠርና አህጉራዊ የተጠያቂነት ስርዓትን የበለጠ ማረጋገጥ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,17.573,13.481,0.325,17.573,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9595e5b7fe26,train,ደራሲ እና ጋዜጠኛ የምወድሽ በቀለ ባጋጠማት ህመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ዓርብ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ይታወቃል።,spk_00ccf69d3087,am,10.254,8.804,0.598,10.254,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91bb5997e0e8,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከፍፃሜ መድረሱን በማስመልከት በሚካሄደው የጽዳት ሥራ፣ የአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ እንዲሁም የስፖርት ማዕከላት ግንባታና ሌሎች ኩነቶችም ላይ የክልሉ ሕዝብ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_00ccf69d3087,am,20.014,17.937,0.0,20.014,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c9c2eae4b34,train,ባለፉት አራት ጨዋታዎች ያላሸነፈው ወላይታ ድቻ ሶስት ነጥብ ከወራጅ ቀጠና ሊያወጣው የሚችልበት እድል አለ።,spk_00ccf69d3087,am,7.574,6.972,0.602,7.574,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ac1b399af3a,train,በቀጣይም የመንግስት የልማት እቅዶች እንዲሳኩ በሚችሉት አቅም ሁሉ ከመንግስት ጎን በመቆም የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡም ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.534,7.742,0.324,8.534,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dc1e31cbe6b,train,በአዲሱ በጀት ዓመት  ከዚህ  ቀደም ያቋረጡትንና ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን በመመዝገብ ያለፉትን ዓመታት ሊያካክስ የሚችል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,10.414,9.472,0.0,10.414,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4fe71d17d56,train,በሴቶች ለሚመሩ ኢኒሼቲቮች ዘላቂ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር ይገባል ያሉት ሊቀ መንበሩ በዚህ ረገድ አፍሪካ ህብረት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ሙሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.493,11.083,0.571,12.493,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bfba39e0af6,train,የጊፋታ በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም በሰው ልጅ ወካይ ቅርስነት መመዝገቡን ተከትሎ የወላይታ ሶዶ ከተማና አካባቢው ህዝብ ዛሬ ደስታውን በሰላማዊ ሰልፍ ገልጿል።,spk_00ccf69d3087,am,18.773,15.719,0.0,18.773,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edcfc5005e79,train,እኝህ አባት ታዲያ በገና በዓል ዋዜማ እሳቸውን ጨምሮ ብዙዎችን ያስደሰተና ለሌሎችም ምሳሌ የሆነ አጋጣሚ ገጥሟቸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.973,8.162,0.0,8.973,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd09f8a4d032,train,ስትራቴጂውም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ዓይነቶችን በመደበኛ እና ተጓዳኝ የመማር ማስተማር ውጤታማነትን የሚያሻሽል የማስፈጸሚያ ስልቶች ታግዞ ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.454,12.548,0.435,15.454,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc9e5f6e9638,train,አዲስ አዳጊው ነጌሌ አርሲ በሊጉ ባደረጋቸው 14 ጨዋታዎች በሰባቱ ድል ሲቀናው በሶስቱ ተሸንፏል። አራት ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይቷል። በጨዋታዎቹ ላይ 16 ግቦችን ሲያስቆጥር ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል።,spk_00ccf69d3087,am,15.694,14.212,0.0,15.694,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07c38afe87de,train,በድሬዳዋ በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የመንግስት ሠራተኛውን የቴክኖሎጂ ክህሎት ለማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ቢሮው ከአስተዳደሩ የማዕከል ተቋማት የሰው ሃብት አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይቷል።,spk_00ccf69d3087,am,15.174,12.658,0.512,15.174,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a7cacf03fc9,train,በሁሉም መስክ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ የሚያበስሩ ተጨባጭ ስኬቶች ማስመዝገብ መቻሉን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_00ccf69d3087,am,8.573,7.366,1.207,8.573,-24.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4fcd5fd51bf0,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በአስቶንቪላ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.213,6.993,0.432,8.213,-24.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_059bd74e9bd3,train,ቀጣይ የሚፈጠርላቸውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሚሰማሩባቸው የሙያ መስኮች ሊያጋጥሟቸው የሚችሉ ውጣ ውረዶችን ወደ ዕድል በመቀየር ስኬታማ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.174,13.336,0.0,15.174,-25.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75ab6422870e,train,የውይይቱ ተሳታፊ ከሆኑት መካከል አቶ ወንደወሰን ኃይሌ አብሮነትን በማጠናከር የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመንግሥት በተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተመዘገበ ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.774,12.923,0.0,15.774,-28.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c454d740d01,train,በዚህም የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት፣ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ጥገና፣ የጤና አገልግሎት፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የድጋፍና እንክብካቤ ስራዎችን ጨምሮ 14 የትኩረት መስኮች ተለይተው ወደ ተግባር መገባቱን አስታውቀዋል።,spk_00ccf69d3087,am,21.733,17.966,0.579,21.733,-23.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_84d8ffb4f808,train,ተጋጣሚው አርሰናል በ 18 ነጥብ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በዘንድሮው ሻምፒዮንስ ሊግ ሁሉንም ጨዋታዎች ያሸነፈ ብቸኛው ክለብ ነው።,spk_00ccf69d3087,am,12.174,10.6,0.409,12.174,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1debfe3635e,train,የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ውድድር በተሻለ ብቃት ተመልሷል ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.934,12.183,0.385,12.934,-26.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edd59e860a49,train,ይሁኑ ታሳቢ በማድረግ የተገነባው የ'ለነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልም የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያ ተጋላጭነት በማስቀረት የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.934,12.065,0.868,12.934,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c48dd842250,train,እነዚህ የአካውንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸውን ሊንኮች በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም አስታውቋል።,spk_00ccf69d3087,am,16.654,14.599,0.0,16.654,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_34232c43df83,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.774,8.372,0.0,8.774,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f5db4dfeb5f,train,የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አብረሃም ኢተፋ እንደገለጹት በተጠናቀቀው በበጀት ዓመት ውሳኔ ካገኙ 19 ሺህ መዛግብቶች መካከል ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት በባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ነው።,spk_00ccf69d3087,am,15.774,13.59,0.0,15.774,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eba31c4a28ab,train,በዞኑ በሁሉም መዋቅሮች ሞዴል የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በመብቃታቸው የመድኃኒት ተደራሽነት ችግር እየተፈታ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.174,11.739,0.445,14.174,-25.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e69b3a8f1860,train,ሌላው የፎረሙ ተሳታፊ ካሱ ማሞ፣ አሁን ያለው መንግስት የህዝቡ ባህል እና እሴት እንዲጠናከር እና አብሮነት እንዲጎለብት እየሰራ መሆኑ አንዱ ማሳያ እያደገ የመጣው የኢሬቻ በዓል ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.813,12.897,0.0,14.813,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_48484523445c,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሐሳብ  የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች  በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ  የተለያዩ  ተግባራት ማከናወናቸውን እንደቀጠሉ ነው።",spk_00ccf69d3087,am,15.653,13.28,0.558,15.653,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e8a3f6994ae,train,በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብርሃጅራ ከተማ ነዋሪ አቶ ሲሳይ ደሴ በሰጡት አስተያየት፤ በንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረት ምክንያት ንጽህናው ያልተጠበቀ ውሃ ለመጠቀም ሲገደዱ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.934,14.873,0.0,15.934,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_73247318d7d8,train,በባሌ ዞን ለ2018 የትምህርት ዘመን ስኬታማነት የሚያግዙ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ገለጸ።,spk_cdd59d00ce78,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f39300500cae,train,መምህራን የመደበኛ እውቀት ምንጭ በመሆን ሀገር ተረካቢ ሕጻናትን ኮትኩቶ በማሳደግና ለኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች የመፍትሄ ሀሳቦችን በማፍለቅ ረገድ ያላቸውን ሚና ከፍ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,15.094,13.771,0.817,15.094,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3660083a2691,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አህመድ ዘይኑዲን የተደረገላቸው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የመማር ማስተማርና የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.754,13.046,0.328,13.754,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b9bdf5a2715,train,የጋራ አቅምን በማስተባበር በመንግስት በጀት ሊደረሱ የማይችሉ የዜጎችን ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.493,11.797,0.0,13.493,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d956fb810605,train,በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ትናንት እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።,spk_cdd59d00ce78,am,10.493,9.911,0.582,10.493,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf47af1b456a,train,በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት 535 ውጤት ማምጣቱን ጠቁሞ የክልሉ መንግስት ላደረገለት እውቅናና ሽልማት ምስጋና አቅርቧል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.733,9.412,0.321,9.733,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca443614cb1,train,በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በትምህርት ቤት ውስጥ ከሚደረጉ ሥራዎች ባሻገር የአካባቢያቸውን የአቅመ ደካማ ልጆች ደብተርና ቦርሳ አዋጥተው መግዛታቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላው የወረዳ ነዋሪ አቶ ተሰማ አብደታ ናቸው።,spk_cdd59d00ce78,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_925769185cca,train,የብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያን ህብረ-ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ በማጠናከርና ዘላቂ ሰላምን በማፅናት ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለፁ።,spk_cdd59d00ce78,am,14.934,14.127,0.0,14.934,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4780b2dde60,train,ዩኒቨርሲቲው ከምሥረታው ጀምሮ የኢትዮጵያ የለውጥ እና የልማት ጥያቄዎች የፈለቁበት፤ የጊዜው ትንታግ ወጣቶች የለውጥ አብዮት የጎሰሙበት የታሪክም የዕውቀትም ቤት እንደሆነም ነው ያወሱት።,spk_cdd59d00ce78,am,14.454,13.124,0.684,14.454,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a45299fabe,train,"በጎንደር ከተማ የፋሲለደስ ቁጥር-2 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ አማኑኤል አስቻለው በበኩሉ ""ለእኛ የተሰጠን እውቅናና ሽልማት ከታች ያሉ ተማሪዎችም በርትተው እንዲማሩ ስለሚያደርግ ተከታይ ተማሪዎችን ለማፍራት"" ያግዛል ብሏል።",spk_cdd59d00ce78,am,17.213,15.94,0.0,17.213,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64928ba60b63,train,በዞኑ የአሌ ወረዳ ነዋሪ አቶ ሙስጠፋ አበራ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት  በቋሚነት ራሳቸውን እንዲችሉ  የከብት ድጋፍ ማግኘታቸውን ተናግረዋል።ከዚህ ባለፈ የአልባሳትና የምግብ ድጋፍ ማግኘታቸውን አክለዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,16.373,13.917,1.102,16.373,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_890bb5d10a0c,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ የሕክምና ተሃድሶና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተባባሪ ሲስተር ውብእጅግ ወርቅነሕ እንዳሉት፤ በክረምቱ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_cdd59d00ce78,am,15.254,14.908,0.345,15.254,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f32fb9dff04d,train,መምህራን የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኙና እና የትምህርት ዕድል በመፍጠር አቅማቸውንና ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.653,9.11,0.0,9.653,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_0cf9cdab93e9,train,ያስመዘገብኩት ውጤት ሌሎች አካል ጉዳተኞችም ጠንክረው ከተማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ማሳያ ነው ያለው ተማሪው፣ ሽልማቱና እውቅናው የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.573,12.743,0.511,13.573,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e14c2ebde9e,train,ከለውጡ በኃላ አቧራ ለብሰው ተሸፍነው የቆዩ ባህሎች እያደጉ የቱሪስት መስህብ እየሆኑ በመምጣት የአገሪቱ ምድረ ቀደምትነት እየተገለፀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,12.854,12.106,0.0,12.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8721a532e345,train,የዛሬው መድረክም አገልግሎቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር መዘጋጀቱን አስረድተዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.133,8.29,0.513,9.133,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15160c1a1c1a,train,የኢሉባቦር ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ መሐመድጠሃ አባፊጣ  በበኩላቸው በዞኑ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት የዜጎችን ማሕበራዊ ችግሮች በጊዜያዊነት ከመፍታት ባሻገር በዘላቂነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,20.014,18.818,0.527,20.014,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_385fb5b00de3,train,በቀጣይ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ የህግ ትምህርት የማጥናት ፍላጎት አለኝ ያለው አማኑኤል ጠንክሮ በመስራትና የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ከራሱ ባለፈ ቤተሰቡንና ሀገሩን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_cdd59d00ce78,am,14.014,12.766,0.0,14.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c576722feb,train,ቤታቸውን በአዲስ መልክ  መገንባት ከተጀመረላቸው መካከል ወይዘሮ ዓይንአዲስ አየሁኔ በሰጡት አስተያየት፤ቤታቸው አርጅቶ በመጎዳቱ   በጋ ከክረምት   ዝናብና ብርዱ ሲፈራረቅባቸው መኖራቸውን አውስተዋል።,spk_28040126fd20,am,14.053,11.62,0.903,14.053,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_276c78937a49,train,የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የካሳቫ ስታርች ምርት የአዋጭነት ጥናትን ለፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።,spk_28040126fd20,am,12.014,9.922,0.794,12.014,-32.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c33b129b89a,train,ወጣቶች ግጭት ለማንም እንደማይጠቅም በመረዳት በሰላም ግንባታ ላይ  በንቃት በመሳተፍ ሰላምን ለማስቀጠል  ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተናግሯል።,spk_28040126fd20,am,10.813,8.251,0.58,10.813,-33.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d32594310f,train,በአዲስ መልክ ገንብቶ ለማስረከብ ያስጀመሩትን የአቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወር ባልበለጠ ጊዜ አጠናቀው  ለማስረከብ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል ብለዋል።,spk_28040126fd20,am,10.174,9.226,0.0,10.174,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcbf26a9ab84,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ችግኝ በመትከል አሻራቸውን ማስቀመጣቸውን ጠቁመው፤ የተከሏቸውን ችግኞች በመንከባከብ እንደሚያጸድቁ ተናግረዋል።,spk_28040126fd20,am,10.493,8.903,0.0,10.493,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce40eb51ae1,train,ለዚህ አንዱ ማሳያ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ያስጀመሩት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ጥራቱን በጠበቀ አግባብ በአዲስ መልክ ገንብቶ ማስረከብ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_28040126fd20,am,11.774,10.428,0.379,11.774,-33.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edbfa1bd9c94,train,ህብረተሰቡን በማሳተፍ የአካባቢውን ሰላም ለማዝለቅ በቅንጅት በተሰራው ሥራ ውጤት መገኘቱን ገልጸው፣ በዚህም የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች የሰላም ተምሳሌትነት ከፍተኛ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_28040126fd20,am,12.813,10.969,0.597,12.813,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7a3a3b8ead3,train,በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ፣ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር አማካሪ ሞቱማ መቃሳ፣ የክልሉ ውሃ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አህመድ ሚራድ፣ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ተወካዮችና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,16.413,14.631,0.617,16.413,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b99422f7b7ae,train,በተለይም ከገዳ ስርዓት የመነጩና ህዝቡን በተሻለ መልኩ ማገልገል የሚችሉ የባህል ትውፊቶች ዳግም ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.934,8.277,0.352,8.934,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ec46fc52442,train,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተወዳዳሪነታቸውንና ተመራጭነታቸውን ማሳደግ እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስገነዘቡ።,spk_4e8c76cf0061,am,9.334,8.577,0.43,9.334,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d13a6ca01ecd,train,ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ሙሃመድ ሁሴን፤ ችግሮችን  ለመፍታት መመካከር ወሳኝ ከመሆኑም ባሻገር በዚህ ሂደት የእኛ የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ብሏል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3345e1354820,train,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን የማዘመንና ህዝቡን በቅርብ ርቀት አገልግሎት እንዲያገኝ የማድረግ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a69b252d5c0e,train,ሌላኛው የህክምና ባለሙያ ሽብሩ ሽኩር፤ የምናገለግለው ራሳችንን፣ ቤተሰባችንን ብሎም ህዝባችንን በመሆኑ የሆስፒታሎችን በር የምንዘጋበት ምንም አይነት ምክንያት ሊኖር አይችልም ሲሉ ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.373,9.973,0.318,11.373,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_210f9f4fb5b2,train,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉ አባ ገዳዎች በበኩላቸው በባህል ልማት ረገድ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የህዝቡን ነባር በጎ እሴቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚያስችሉ መሆናቸውን ማየታቸውን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.653,10.062,0.405,11.653,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa12fa82f2f6,train,ለዚህ መነሻው ህዝቡ የላቀ አገልግሎት ማግኘት አለበት የሚል የመንግሥት ጽኑ የሪፎርም ውሳኔ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f284fd5c579,train,አንዱ የሌላውን ባሕል፣ታሪክና ቋንቋ እንዲያውቅ የእርስ በእርስ ልምድ ልውውጥ እንዲጎለብት የበዓሉ መከበር ሚናው ከፍተኛ ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,8.934,8.459,0.475,8.934,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56f9c2b2aa99,train,ጠቅላይ መምሪያው በከተማዋ ያለውን እድገት ታሳቢ ባደረገ መልኩ አገልግሎቱን ለማሳደግ ራሱን በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በብቁ የሰው ኃይል የማደራጀት ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።ይህም ፖሊስ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈጸም እያስቻለው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,15.614,14.187,0.357,15.614,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4def2c3354e5,train,በላሊበላ ከተማ በድምቀት የሚከበረው የገና በዓል ለአማራ ክልል የቱሪዝም እንቅስቃሴ መነቃቃት ከፍተኛ ሚና እንዳለው የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_4e8c76cf0061,am,11.053,10.044,0.67,11.053,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0183b1225f9c,train,አገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በማበልፀግ ለዘላቂ  ሰላም ግንባታ ለማዋል በሚደረገው ጥረት የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።,spk_4e8c76cf0061,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e1a4e4ab791,train,የጤና ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የፀረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት እና አራተኛውን የአምስት ዓመት ሀገር አቀፍ የትግበራ ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሀ ግብርን ባለድርሻ አካላትና አጋር አካላት በተገኙበት በይፋ አስጀምሯል።,spk_4e8c76cf0061,am,15.774,14.541,0.476,15.774,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f8ba158b0f3,train,እስካሁን ስድስት ሺህ መምህራን ተመዝግበው ቅድመ ክፍያውን በማጠናቀቅ ሂደት ላይ መሆናቸውን ገልጸው፤ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚቀርበውን 75 በመቶ ብድር ለማስጀመር ስምምነት ላይ ደርሰናል ብለዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,10.774,10.048,0.0,10.774,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_408204c35cb6,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው፤ በየዓመቱ የሚካሄደው የወላይታ የቋንቋ እና የባህል ሲምፖዚየም የወላይታ ባህል እንዲጎላና ይበልጥ እየተዋወቀ እንዲመጣ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,13.653,11.319,0.332,13.653,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7540a6731d44,train,"የጤና ባለሙያዎችና የዘርፉ የሥራ ኃላፊዎች ክልል አቀፍ የማጠቃለያ የውይይት መድረክ ""የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።",spk_4e8c76cf0061,am,11.133,10.261,0.517,11.133,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f67475fed771,train,ከዚህም በሚቀጥሉት 15 ቀናት ወደ ግንባታ ሂደት ለመግባት ከቤቶች ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር የቦታ ማስረከብና የኮንትራት መረጣ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,9.573,9.262,0.311,9.573,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aac8825fea3a,train,በምክክር የሀገርን ችግር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የድርሻችንን ለመወጣት ተዘጋጅተናል ሲሉ የባሕርዳር ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_4e8c76cf0061,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcd3d81e1406,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅቱ እንዳሉት በክልሉ የህዝቡን የመሠረተ የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_4e8c76cf0061,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abe5649f047e,train,መምህራን ከተማ አስተዳደሩ ያመቻቸውን ዕድል ለመጠቀም ፈጥነው 25 በመቶውን በመቆጠብ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,7.373,6.917,0.457,7.373,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f81be982129,train,የክልሉ መንግስት የጀመራቸው የባህልና የኪነ-ጥበብ ልማት ስራዎች የበለጠ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a02ab3790aed,train,የባሀርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ፈለቀ ውቤ በበኩላቸው ኮሌጁ የሚያመርታቸውን አልባሳት ድጋፍ ማድረጉን ጠቁመው በቀጣይ በድርጅቱ ለታቀፉ ወጣቶች አጫጭር ስልጠና ለመስጠት ቃል ገብተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.873,11.12,0.327,11.873,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22f56128e518,train,በ2018 የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲዎችን ብቃት በትክክል መለየት የሚቻልበት እውቅና የመስጠት ስራ ይጀመራል ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.814,6.477,0.0,6.814,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f2bc8597bc1,train,ይህም እንደ ክልል ያለውን የቱሪዝም ዘርፍ እንዲነቃቃ ያደርገዋል ነው ያሉት ኃላፊው።,spk_4e8c76cf0061,am,4.333,4.023,0.0,4.333,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f4f00dbd4b4,train,በተለይም ለመጪው 2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓት የሚቸገሩትን ተማሪዎች ለመታደግ እያደረገ ያለው ድጋፍ በእጅጉ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ ይህ በጎ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.893,11.414,0.479,11.893,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efec18466154,train,በጉብኝቱ ወቅትም የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ጀሚላ ሲምብሩ እንዳሉት፤ በክልሉ በኦሮሞ ባህልና ኪነ ጥበብ ልማት እና እድገት ላይ ያተኮሩ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።,spk_4e8c76cf0061,am,11.733,10.103,0.474,11.733,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0ff911b712a,train,የደሴ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሃይማኖት አየለ እንዳሉት ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰብ ደም አገልግሎቱን የሚፈልጉ ህሙማንን በተገቢው መንገድ ህክምና ለመስጠት አስችሏል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.053,10.398,0.655,11.053,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5af7e3d847e1,train,በተጨማሪም በየአካባቢው አለመግባባቶች ሲያጋጥሙ በቀደመ ወግና ስርዓት ፍትህ ማግኘት እንዲቻል በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ባህላዊ ፍርድ ቤቶች መደራጀታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.934,10.128,0.0,10.934,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2d8a38bef38,train,በኢትዮጵያ ባህሎች ውስጥ ያሉ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች ህብረ-ብሔራዊነትን ጠብቆ ለማቆየት አስተዋፅዋቸው የጎላ መሆኑን ጠቁመው በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ እሴቶቹን ማበልፀግ እንደሚገባ አመልክተዋል ።,spk_4e8c76cf0061,am,13.414,11.36,0.661,13.414,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c27f8267a39a,train,ከዚህም በተጨማሪም ሪጅኑ ለ5 ሺህ 900 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጸው፥ ሰራተኞችም በአረንጓዴ አሻራ 30 ሺህ ችግኞችን የተከሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fc81187ac2a,train,የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪ-ኢንዱስትሪ፣ ዩኒቨርሲቲ -የኢንዱስትሪ ትስስር በተግባር የተረጋገጠበትና ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ተግባር ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.934,9.287,0.342,10.934,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc9234739f36,train,በአንዳንድ ተቋማት ላይ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮችን በመቀነስ ረገድም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb87c221e7d4,train,የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍፁም አረጋ መንግስት ከተለያዩ ሀገራት ጋር ምክክር በማድረግና ስምምነት በመፈጸም የዜጎችን መብት ለማስጠበቅ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.493,10.083,0.41,10.493,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e0f0da4800a,train,በክልሉ በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ ከታቀደው 90 ሺህ ዩኒት ደም ባለፉት አራት ወራት በተደረገ ጥረት 31 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉም ተመልክቷል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.133,9.813,0.32,10.133,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6953bf70e152,train,የአየር ብክለት መጠኑ እስከ መጪው ረቡዕ ድረስ አስከፊ ሆኖ እንደሚቀጥል በመረጃው የተመላከተ ሲሆን በዜጎች ጤና ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሀገሪቱ መንግስት ገልጿል።,spk_7c2cab246274,am,13.594,12.346,0.375,13.594,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f06c107e101,train,ቀጣይነት ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ፣ ቀውሱን ለመፍታትና ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ እንዲሆን እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጪ መሆኑን እንደተገነዘቡ ተናግረዋል።,spk_7c2cab246274,am,10.873,10.004,0.0,10.873,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_341b83806687,train,የመስከረም ወር በንግድ መመዘኛ ሲታይ አምስት በአለም ላይ ዋነኛ የምግብ ሸቀጦች እኤአ መስከረም 2020 ከነበሩበት የ32 ነጥብ 8 ከመቶ ጭማሬ አሳይተዋል፡፡,spk_7c2cab246274,am,10.873,9.388,0.434,10.873,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b6e5f15a584,train,ከዚህ ቀደም በሲቲ ስካንና በሰው አይን የበሽታውን ሁኔታ ለመገምገምና ለመረዳት የነበረውን አስቸጋሪ ሁኔታ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እየቀረፈው እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_7c2cab246274,am,10.834,10.05,0.0,10.834,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5a8d5677a14,train,ባለፈው አመት እ.ኤ.አ ኖቬምበር 29 እስከ 30 በዳካር የተካሄደው 8ኛውን የFOCAC ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ለአህጉሪቷ ጠቃሚ የሆኑ ዘጠኝ ፕሮግራሞችን ያስተዋወቀ ሲሆን፣ የዚህ ሲምፖዚየም መካሄድም፣ የተጀመረውን የቻይና-አፍሪካ ትብብር የበለጠ የሚያጠናክር እንደሆነ ከኤምባሲው የደረሰን መረጃ ይጠቁማል።,spk_7c2cab246274,am,22.753,18.775,0.349,22.753,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_667a37f54e69,train,በሁነቱ ላይ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች እና የአባል ሀገራት ሚኒስትሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የልማት ተቋማት አመራሮች፣ መምህራን፣ ኢኖቬተሮች፣ የወጣት ተወካዮች እና የልማት አጋሮች ይሳተፉበታል።,spk_7c2cab246274,am,13.713,12.702,0.0,13.713,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e26eb8f834c,train,ጉዳዩን አስመልክተው ለጋዜጣው በሰጡት ምላሽና በጋዜጣው በተስተናገደው የአምባሳደሩ ጽሁፍ ፋይናንሻል ታምስ ያለአግባብ የኢትዮጵያን መንግሥት መውቀሱ ተገቢነት የሌለው ነው ሲሉ ኮንነውታል።,spk_7c2cab246274,am,14.313,11.597,0.0,14.313,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d882b17ea1b8,train,በኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ስደተኞች ድርጅት ተወካይ አቢባቱ ዋኔ በግጭት፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በኢኮኖሚ ችግሮች ምክንያት በዓለም ዙሪያ በርካታ ሰዎች ለስደት እንደሚዳረጉ አንስተዋል።,spk_7c2cab246274,am,12.514,10.75,0.0,12.514,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e85a2ba3dc28,train,በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች በከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት ክስ እንደተመሠረተባቸው ባለሥልጣናቱ ገልጸዋል።,spk_7c2cab246274,am,7.713,7.202,0.0,7.713,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c54dba6fa497,train,በሌላ በኩል መንግሥት ዜጋ ተኮር ፖሊሲን መሰረት በማድረግ በመካከለኛው ምስራቅና በአፍሪካና በሌሎች ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን ጠቅሰዋል።,spk_7c2cab246274,am,12.114,10.555,0.0,12.114,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dac3604980e0,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሀጂ ያሲን ከድር፤ የኡለማዎች ድምፅ አሰጣጥ በተሳካና በተቀላጠፈ መልኩ መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,11.034,11.034,0.0,11.034,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf0a36f36126,train,በተለያዩ ተቋማት ትብብር እየተደረገ በሚገኘው የቀዶ ህክምና አገልግሎት የዓይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ያላባቸውን የማህበረሰብ ክፍሎች ከማገዝ በተጓዳኝ የዕውቀት ሽግግር እንደሚፈጥርም ተናግረዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,12.954,12.11,0.541,12.954,-21.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b948f0522ef,train,በወላይታ ሶዶ ከተማም የኡለማዎች ምርጫ ፍትሃዊ እና አካታችነትን ባማከለ መልኩ መካሄዱን  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ጸሐፊ አብዱ እስማኤል ተናግረዋል፡፡,spk_f45c0d2c3517,am,13.233,12.669,0.0,13.233,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_426607abf869,train,አሁን በተደረገላቸው ነጻ ህክምና የዓይን ብርሃኔን በማግኘቴ ዳግም የተወለድኩ ያህል ይሰማኛል ብለዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,6.873,6.504,0.0,6.873,-22.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_26ce711e3510,train,እስከአሁን በተደረገው ጥረት የዓይን ሞራ ግርዶሽ እንዳለባቸው ለተለዩ 300 ሰዎች የቀዶ ህክምና አገልግሎት መሰጠት መቻሉን አመልክተዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,10.233,9.468,0.0,10.233,-23.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_728b4ee1746a,train,ሌላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ አቶ በድሩ ጣሃ በበኩላቸው፣ በሽታው ለአንድ ዓመታት ያህል ማየት ከልክሏቸው ቤት ውለው እንደነበር ያስታውሳሉ።,spk_f45c0d2c3517,am,9.514,8.108,0.501,9.514,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_96a3ab169edf,train,ባለስልጣኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቀጣይ ስድስት ወራት የሚተገበር ሁለተኛውን ምዕራፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡,spk_f45c0d2c3517,am,7.994,7.448,0.545,7.994,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4411bcb32905,train,በመጅሊስ ምርጫው ኡለማዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች ሴቶችና የስራ ማህበራት እንደሚሳተፉ ገልጸዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,7.074,5.519,0.689,7.074,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed675cb8b07d,train,የሰላም ጠንቅ በመሆን የሚንቀሳቀሰው የጽንፈኛ ቡድኑ የጥፋት እቅድ በህዝቡ እና በጸጥታ ሃይሉ ትብብር መምከኑን የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ።,spk_13b5dcd1e25a,am,10.153,8.677,0.974,10.153,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0beba30e1a8c,train,በመጅሊስ ምርጫው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የኡለማዎች ምርጫ በነገው ዕለት ከጁምአ እና ሶላት በኋላ እንደሚካሄድ ተናግረዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,7.633,6.411,0.848,7.633,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b95f7e556fc,train,ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ እያሳየ ያለውን ቀና ትብብር በቀጣይ በሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ የኢሬቻ በዓላት ላይም አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡,spk_13b5dcd1e25a,am,12.713,10.628,1.043,12.713,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f647a22042c8,train,የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ የምርጫ ጣቢያው መጓጓዛቸውን ገልጸዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,5.034,3.896,0.721,5.034,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fdcd56e0f2e,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የመተባበር፤ የመረዳዳትና የአንድነትና የሰላም መድረክ በመሆኑ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,8.393,6.916,0.836,8.393,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf446783b61d,train,በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረገው ህዝብ፣ ለሀይማኖት መሪዎች፣ ለበዓሉ አስተባባሪ ኮሚቴዎች፣ ለወጣቶች እና በተለይ የተሰጣቸውን ግዳጅ በሚገባ ለተወጡት ለመላው የሀገራችን የፀጥታና ደኅንነት ኃይሎች ምስጋና አቅርቧል።,spk_13b5dcd1e25a,am,14.393,12.608,0.851,14.393,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9de70da88c0,train,በመድረኩ የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የህግ አማካሪዎች እና የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ፍርድ ቤት ዳኞች ተገኝተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,9.354,7.536,0.615,9.354,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b20886499bf5,train,የአካባቢው ማህበረሰብ ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ያከናወኑት ተግባር በዓሉ በስኬት እንዲከበር የራሱን ድርሻ ማበርከቱም ተመልክቷል።,spk_1f5786a809b4,am,9.274,7.966,0.401,9.274,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42af782b0e90,train,ትልቅ መተሳሰብ እና መደጋገፍ የታየበት በዓል እንደነበርም ምዕመኑ ተናግረዋል።,spk_1f5786a809b4,am,5.833,4.423,0.755,5.833,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d736b19cc825,train,በተጨማሪም የፍትህ አካላት በየዕለቱ በሚሰጡት ውሳኔ ውስጥ የተሻለ ክህሎትና ዕውቀት እንዲጨብጡ የሚያስችል መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,8.954,7.457,0.427,8.954,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2335bda209d3,train,በፕሮግራሙ ላይም የሚኒስቴሩ፣ የክልሉ እና የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,5.434,5.434,0.0,5.434,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c51ee5b067c1,train,በመሆኑም የህገ መንግሥት ትርጉም በሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ በምክር ቤቱ አማካኝነት ውሳኔዎች እየተሰጡ መሆኑን አንስተው ከውሳኔዎቹ ተፈጻሚነት አንጻር የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1f5786a809b4,am,12.393,11.21,1.183,12.393,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03c0bce31a71,train,የዛሬው መድረክም የመንግስት አካላት፣ የፍርድ ቤቶችና በሂደቱ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ለይተው ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_1f5786a809b4,am,12.834,8.847,2.023,12.834,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb4fed643310,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችም የአዲስ አበባን የዕድገት ግስጋሴ በመደገፍ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_1870979955e6,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-23.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_8ccc814ecf6d,train,መተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ከሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶችና መድሀኒቶች በድጋፍ ተበርክቶለታል ።,spk_1870979955e6,am,10.473,7.782,0.684,10.473,-24.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_884cb6b22358,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኮሚሽኑ ምክክሩ ሁሉን አሳታፊና አካታች እንዲሆን ለተሳታፊ ልየታ ሰፊ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡,spk_1870979955e6,am,16.213,13.944,1.477,16.213,-27.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_fbd70043a3df,train,በተለይም በጎ ፈቃደኞችን ተሳትፎ በማሳደግ በአቅመ ደካማና አረጋዊያን ቤት ዕድሳትና ግንባታ፣ ማዕድ ማጋራትና ደም ልገሳ ስራዎች ዜጎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_1870979955e6,am,12.914,10.819,0.0,12.914,-21.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_dea3d877042c,train,ለውጤታማነቱ ሴቶች ሚናቸውን እንዲወጡ በየደረጃው ውይይት እየተካሄደ ነው ያሉት ኮሚሽነሩ የዛሬው በክልሉ ደሴ ቀጠና የሚገኙ ሴቶችን ያሳተፈው ውይይትም ሚናቸውን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,15.534,13.24,0.0,15.534,-26.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_313e1d03b3b4,train,የዞኑን አንፃራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለማሸጋገር የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች መመለስ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_1870979955e6,am,12.373,8.869,1.411,12.373,-24.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_50cefb4dccc8,train,በዞኑ በኡለማዎች፣ በምሁራን፣ በስራ ማህበራት፣ በወጣቶችና በሴቶች ዘርፍ ከ300 ሺህ በላይ ሰዎች ለመራጭነት መመዝገባቸውንም አስታውሰዋል።,spk_1870979955e6,am,11.153,9.534,0.0,11.153,-24.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_e84869522b90,train,የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ደሳለኝ አያና በበኩላቸው በችግር ውስጥ ሆነው ተማሪዎችን ተቀብለው ያስተማሩ ትምህርት ቤቶችን በማጠናከርና በቀጣይ ያልጀመሩትን ለማስጀመር በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,16.194,13.475,0.699,16.194,-26.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_3af4b107cadd,train,ባለፈው ዓመት በርካታ የህዝብ ለህዝብ ውይይቶች ተደርገው የህዝቡን ሰላምና ልማት የማረጋገጥ ተግባር መከናወኑን የገለፁት ደግሞ በብልፅግና ፓርቲ የዞኑ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ደመቅ አበበው ናቸው።,spk_1870979955e6,am,14.633,13.929,0.402,14.633,-26.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_d0a212e77aeb,train,በተለይ በከተማዋ ባለሃብቶች ከመንግስት ጎን በመሆን ለህብረተሰቡ ድጋፍ በማድረግ የራሳቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,8.034,7.036,0.318,8.034,-22.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_5a592f6345e6,train,የሚመረቁ ተማሪዎች ክህሎታቸውን ወደ ተግባር በመለወጥ ለሀገር የሚጠቅም አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_1870979955e6,am,6.833,6.526,0.0,6.833,-26.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_c9e59a327d23,train,ለዚህም የክልሉና የፌደራል መንግስታት ለጤናው ዘርፍ ከሚያደርጉት ድጋፍ በተጨማሪ አጋር ድርጅቶች እያደረጉት ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,9.534,8.403,0.663,9.534,-25.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_691e33c6fd27,train,በዞኑ ባለፈው በጀት ዓመት የተሰሩ የሰላምና ልማት ስራዎችን የሚገመግምና በቀጣይ ስለሚሰሩ ተግባራት አቅጣጫ የሚያስቀምጥ መድረክ በገንዳ ውኃ ከተማ ተካሄዷል።,spk_1870979955e6,am,12.973,11.875,0.758,12.973,-25.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_93dcd6a9207f,train,ከግምገማ መድረኩ ጎን ለጎንም የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_1870979955e6,am,4.454,3.914,0.54,4.454,-26.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_4d2378c69c96,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አየለ አናውጤ (ዶ/ር) እንዳሉት በክረምት ወቅት ከመደበኛ ስራዎች ጎን ለጎን የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማሳለጥ እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,13.094,12.32,0.0,13.094,-25.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_619c9b1b6f45,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አስራት ንጉሴ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,11.114,9.664,0.0,11.114,-26.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_b76b982becba,train,በመሆኑም ተመራቂዎች የቀሰሙትን እውቀት ለሀገር ልማትና ለዜጎች አገልግሎት ለማዋል ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_1870979955e6,am,9.473,8.251,0.0,9.473,-26.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_d8d08f2652ac,train,በሒሳብ ትምህርት ክፍል  3 ነጥብ 98 በማምጣት የተመረቀው ዳግም አምዴ፤ በትምህርቱ ያስመዘገበውን የላቀ ውጤት በስራ መስክም ለመድገም መዘጋጀቱን ተናግሯል።,spk_1870979955e6,am,11.954,9.658,0.615,11.954,-24.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_5c79164346f7,train,የተጀመሩ የሰላምና የልማት ተግባራትን በማጠናከር የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አስታወቀ።,spk_1870979955e6,am,11.354,10.553,0.485,11.354,-24.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_6c4fc8e9c3cf,train,👉 የአንጎል ዕጢ ታማሚ ማድረግ ያለበት ጥንቃቄ እና ሕክምናው,spk_1870979955e6,am,5.774,3.71,0.325,5.774,-25.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_2d6348823c2a,train,በዛሬው እለትም ጎል ኢትዮጵያ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ግምታቸው ከሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የህክምና ቁሳቁስና መድሀኒቶች ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_1870979955e6,am,10.694,8.729,0.888,10.694,-22.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_d87f7077effb,train,ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ከነገ ጀምሮ እስከ ነሐሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኡለማዎች ዘርፍ፣ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ የሴቶችና የሠራተኛ ማህበረሰብ ተወካይ ምርጫ የሚደረግ ይሆናል።,spk_1870979955e6,am,14.834,13.196,0.0,14.834,-26.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_3681d4045518,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ዑስታዝ ተምኪን አብዱላሂ፤ ኮሚሽኑ ስኬታማ ስራ ማከናወኑን ተናግረው፤ ከዚህ በፊት ተሳትፎ ያላደረጉ አካላት እንዲሳተፉ የበኩላችንን ሃላፊነት እንወጣለን ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,16.034,13.91,0.491,16.034,-26.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_64f1c857631b,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም ሆስፒታሉ እያካሄደ ያለውን ፈጣንና ጥራት ያለው አገልግሎት የበለጠ ለማሻሻል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,8.534,6.479,0.466,8.534,-23.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_19f597293b12,train,በጉባዔው መክፈቻ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በትምህርት ተሳትፎ፣ በጥራት፣ በተማሪዎች ውጤት እና በሌሎች የትምህርት ዘርፎች አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ።,spk_1870979955e6,am,16.273,13.628,0.855,16.273,-26.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_f2c333098bbc,train,በዚህም ከ40 ሺህ በላይ የአቅመ ደካማና አረጋዊያን ቤቶችን የማደስና የመገንባት ስራ በማከናወን ለተጠቃሚዎች የማስተላለፍ ስራ መከናወኑንም አስረድተዋል።,spk_1870979955e6,am,10.293,8.382,0.0,10.293,-19.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_94be7a605438,train,በአሶሳ ከተማ የዘመን መለወጫ በዓል  አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ በማጋራት  እየተከበረ ነው።,spk_1870979955e6,am,7.434,6.387,0.612,7.434,-26.9,male,35-44,,16000,3,0 clip_f8fa90e2d19d,train,በሐረሪ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ።,spk_1870979955e6,am,10.893,7.468,1.723,10.893,-25.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_d885001f5594,train,በምእራብ ጎንደር ዞን ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።,spk_1870979955e6,am,10.133,8.873,0.0,10.133,-25.0,male,35-44,,16000,3,0 clip_e2f6dd83f1eb,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ፍቃዱ በየነ እንደተናገሩት፤ አዲስ ዓመትን አቅም ከሌላቸው ወገኖች ጋር ማሳለፍ የተለየ ደስታን ይፈጥራል።,spk_1870979955e6,am,10.354,10.038,0.0,10.354,-26.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_81369b8e23d1,train,በኮምፒውተር ሳይንስ 3 ነጥብ 79 በማምጣት የተመረቀችው ሰላም ከበደ፤ በትምህርቱ ያገኘችውን ክህሎት በስራው ዓለም ተግባራዊ ለማድረግ መዘጋጀቷን አረጋግጣለች።,spk_1870979955e6,am,10.594,9.945,0.342,10.594,-26.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_11732b56e801,train,ለሀገራዊ ምክክር ቀጣይ ስራዎች የሀይማኖት ተቋማትና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ አስታወቁ።,spk_1870979955e6,am,12.694,11.287,0.724,12.694,-27.3,male,35-44,,16000,3,0 clip_eca735f93c5e,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፤  የተማሪዎች ምገባ አገልግሎት የሚሰጠው በቅድመና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,19.273,14.059,0.986,19.273,-27.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_3dc78512903a,train,ከፍተኛ አመራር አባለት፣ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የካበተ ልምድ ስላላቸው ቀሪ ስራዎች እንዲሳኩ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1870979955e6,am,13.274,10.494,0.527,13.274,-25.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_53b8613b1f16,train,በዩኒቨርሲቲው ከሚሰጡ 42 ፕሮግራሞች መካከል በቴፒ ካምፓስ በ16 ፕሮግራሞች የተማሩ 249 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዛሬው እለት ተመርቀዋል።,spk_1870979955e6,am,9.553,8.651,0.34,9.553,-25.4,male,35-44,,16000,3,0 clip_202e852868c9,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ፃግብጅ ወረዳ የተገነቡ የቅድመ አንደኛ የመማሪያ ክፍሎች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_1870979955e6,am,9.373,7.427,0.899,9.373,-23.8,male,35-44,,16000,3,0 clip_9ad945214fe0,train,ተመራቂዎቹ በበኩላቸው በትምህርት ቆይታቸው ባገኙት እውቀትና ልምድ  ሀገርንና ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,8.534,7.991,0.0,8.534,-21.1,male,35-44,,16000,3,0 clip_9aa75e8e7491,train,በሀገራዊ ለውጡ ማግስት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ ተግባራት የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገባቸውን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,11.713,11.196,0.0,11.713,-24.2,male,35-44,,16000,3,0 clip_497daa9994e5,train,በአዲስ አበባ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሻሻል እየተከናኑ በሚገኘ ተግባራት የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ለሚገኙ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_1870979955e6,am,13.594,11.853,0.0,13.594,-21.6,male,35-44,,16000,3,0 clip_5e65a57a4c9b,train,ከማዕድ ማጋራቱ በተጨማሪም አቅም ለሌላቸው 900 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ  እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ ተደርጓል።,spk_1870979955e6,am,9.414,8.539,0.0,9.414,-23.5,male,35-44,,16000,3,0 clip_bfa00e2b4972,train,ለአብነትም ባለፉት ሰባት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ ከ42 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_1870979955e6,am,10.473,9.257,0.0,10.473,-23.7,male,35-44,,16000,3,0 clip_d78a2a6fbb3c,train,የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ሰለሞን ታምሩ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት በክልሉ ያሉ የቱሪዝም ሀብቶች ወደ ኢኮኖሚ ለመቀየር ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት ተደርጓል።,spk_26bcd865622b,am,11.59,10.905,0.0,11.59,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7734666b998b,train,ሁሉም ሰው የራሱ አሉታዊ ሃሳብ እንዳለው ማስረዳት፣ ችግር የሚሆነው ህይወትን፣ ኑሮን ሲጎዳ እንደሆነ መግለጽ፣ ከዚህ ሀሳብ ለመውጣት በሚያደርጉት ጉዞ ለማገዝ መተባበር ።,spk_26bcd865622b,am,14.15,12.812,0.0,14.15,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e54b3a0e7d44,train,የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የአፈ ጉባኤዎች የጋራ ፎረም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት አዘጋጅነት መካሄድ ጀምሯል።,spk_26bcd865622b,am,9.752,9.752,0.0,9.752,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a266428299bb,train,በመድረኩ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ መልካሙ ፀጋዬ እንዳመለከቱት፤ ኪነ-ጥበብ የህዝብ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ ለሀገር ግንባታ የጎላ ሚና ሲያበረክት ቆይቷል።,spk_26bcd865622b,am,11.888,10.885,0.0,11.888,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2feeee510cad,train,የሰርተፊኬት አገልግሎቱ የፋይዳ ዲጂታል ሰነዶች ተዓማኒነትን የሚጨምር መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.908,6.908,0.0,6.908,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2cb7f49f9ca4,train,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ በሁሉም መስኮች ምርታማነትን የማሳደግና ዘመናዊ ከተማ የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_26bcd865622b,am,13.153,13.153,0.0,13.153,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bdd8e0d37b9,train,አንድ ፍጹም የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር ግን ሁሉም ይቻላል ብለው ማመናቸውና ላመኑት ነገር ያላቸውን ሁሉ ሳይሰስቱ መስዋት ማደረጋቸው ነው ።,spk_26bcd865622b,am,9.968,9.298,0.0,9.968,-24.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_7b83adf2abf5,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኅዳር 07/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃን መርቀው ስራ ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_26bcd865622b,am,11.709,10.348,0.0,11.709,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_364a33299f0e,train,የዓለም የእርሻና ምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.823,10.465,0.0,10.823,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be8dc2787d50,train,የአፍሪካን የመረጃ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ አህጉራዊ የመረጃ ሥርዓት መገንባት እንደሚያስፈልግም ተገልጿል።,spk_26bcd865622b,am,8.621,7.929,0.0,8.621,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a0626846c70,train,በሁሉም መስክ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,9.633,8.896,0.0,9.633,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e39a472699c6,train,ሴቶች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተከትሎ ከፋይናንስ ተቋማት ብድር በመውሰድ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማጎልበት የሚችሉበት እድል እንደተፈጠረላቸው አንስተዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.027,11.315,0.0,13.027,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43ed201d60b9,train,ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ሀገራዊ እሴቶችን ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር አቶ መሐመድ እንድሪስ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,8.432,5.392,0.0,8.432,-42.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d185391e2a6b,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝ በበኩላቸው ሆስፒታሉ የህሙማንን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚችሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.825,16.995,0.0,17.825,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_945669976293,train,ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ በክልሉ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሁሉም ዘርፎች አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.171,6.171,0.0,6.171,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7b480855eba,train,ከተማዋ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያላት በመሆኑ በገቢዋ ልክ ማደግ እንድትችል ህዝብን በማሳተፍ የተጀመሩ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,12.387,11.746,0.0,12.387,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37bde97e4fba,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የቢሾፍቱ አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ ጎንፋ፤ በዘመናዊ ሕክምና ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነው የሕመም ልይታው የሚካሄደው በላብራቶሪ ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,15.888,11.709,0.0,15.888,-37.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac19600b1c4f,train,ከነዚህም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አንዱ ሲሆን የክልሉን ህዝብ ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ በማዳን ፈጣን፤ ቀልጣፋና ግልጽነት ያለው የተሻለ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር  ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,16.752,15.753,0.0,16.752,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb2f0bd10604,train,በክልሉ የ2018 የተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን የመማር ማስተማር ስራውም መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር ታውቋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,13.027,12.27,0.0,13.027,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d664ac0b0057,train,የዛሬው መድረክ   ዓላማም ተቋማቱ በቅንጅት በመስራት ሃብትን፣ ጊዜንና የሰው ሃይልን የሚቆጥብ አሰራር በመከተል ሕብረተሰቡ በፍትሕ ላይ ያለውን እርካታ ይበልጥ  ለማሳደግ  ምቹ መደላደልን ለመፍጠር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.223,15.704,0.0,17.223,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8edae581b36e,train,"ጳጉሜን 3 ""የእመርታ""  ቀን በባህር ዳር ከተማ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች በተገኙበት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡",spk_26bcd865622b,am,10.541,10.003,0.0,10.541,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18b1ce7d0767,train,በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ2 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ስራ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት በቅቷል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.504,10.504,0.0,10.504,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ee4214acc24,train,የኮደርስ ስልጠና መርሃ ግብሩም የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትና ክህሎት በማሳደግ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን እያሳደገ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,9.224,9.224,0.0,9.224,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8df0e26c5c1a,train,በዓሉን በየደረጃው በሚገኙ መዋቅሮች በተሻለና በደመቀ መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b6f060d07f4,train,አሁን ላይ በስልጠናው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ዜጎች ቁጥር በእጅጉ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.512,6.155,0.0,6.512,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c23cddb05b9e,train,ፍጥነትና ፈጠራ ታክሎባቸው የተከናወኑ  የልማት ስራዎችም የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡና ኑሮን ያሻሻሉ ከመሆናቸው በተጨማሪ ክልሉን ወደ ተሻለ ደረጃ ያደረሱ ናቸው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.31,9.895,0.0,10.31,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69926f85df7c,train,የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጥላሁን ሽመልስ በበኩላቸው በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ውጤታማ ለማድረግ በክልሉ ሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች አመራር ተመድቦ እየደገፈ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.034,16.467,0.566,17.034,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfd0dfcefe48,train,የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት ዕውቅና በመስጠት የማበረታቻ ሽልማት አበረከቱ።,spk_26bcd865622b,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4edfee09ff90,train,ድጋፉ የተደረገላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_26bcd865622b,am,3.464,3.464,0.0,3.464,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d396cbd25d5,train,ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚዲያ አዋርድ ማስተናገዷም ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬቶች ዕውቅና የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.632,11.259,0.373,11.632,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_acaaa7474104,train,2012 ዓ.ም የነበረው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት 42 በመቶ እንደነበረ አስታውሰው ምጣኔው በ2016 ዓ.ም ወደ 57 በመቶ ከፍ ማለቱን ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.952,11.278,0.0,12.952,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b3663b70e2c,train,የቱም ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን አቶ ኮሚሽን አለማየሁ በበኩላቸው የኮሌጁን አቅም ለማሳደግ ለአሰልጣኞች  የሥራ ላይ ስልጠናዎች መሰጠታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.345,12.615,0.347,13.345,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2211beacb38,train,የኢትዮጵያ ታሪክ ከእንግዲህ ሲነገር ህልውናን የማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን የመቻል እና ለሌላውም የመትረፍ ጭምር እንደሆነ መገንዘብ እና ሌሎችንም ማስገንዘብ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,15.131,12.474,0.0,15.131,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_906d7adc601f,train,“ከጂኦስትራቴጂካዊ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉን የፀጥታ ሀይል ሙያዊ እውቀትና ክህሎት የሚያሳድግ የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።,spk_26bcd865622b,am,14.832,14.117,0.0,14.832,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_78692d572e4a,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎችን የማልማትና የማስተዋወቅ ስራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህም ከዘርፉ የሚገኝ ገቢን ለማሳደግ ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,14.909,14.909,0.0,14.909,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e81262eb1634,train,በተጨማሪም ቡልጋ፣ አረርቲና ለሚ ከተሞችን ጨምሮ በዞኑ ሥር ባሉ ዘጠኝ ከተሞች የኮሪደር ልማት ስራን ለማስጀመር የሚያስችል የጥናት ሥራ ተጠናቋል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.59,10.92,0.0,11.59,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_485458be4dd6,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያለማቸውን የተለያዩ ዲጂታል መተግበሪያዎችን አስመርቋል።,spk_26bcd865622b,am,5.723,5.723,0.0,5.723,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b42c0fcccdcd,train,በዚህም መሰረት ኮሚሽኑ የእነዚህን የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.568,6.77,0.0,7.568,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fad15b472a3,train,በመሆኑም በክልሉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመሩ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥንና አሰራርን የሚያቀላጥፍ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ነው ያሉት።,spk_26bcd865622b,am,14.683,11.339,0.0,14.683,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05b132218c83,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ እምቅ ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችንም ማስተዋወቅ ላይም እንዲሁ፡፡,spk_26bcd865622b,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ccf50ada9c22,train,በአሁኑ ሰአት አጠቃላይ ከተለያዩ የአለም አገራት ወደ ዚምባብዌ ሲገቡ መንግስት እውቅና በሰጣቸውና አገልግሎቱ በሚሰጡ ቦታዎች ላይ ሶስት ሳምንት ኳረንቲን እንደሚቆዩ ያትታል፡፡,spk_5c3da7c5455a,am,14.854,12.847,0.0,14.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae224bd985ce,train,በሕንድ ኬራላ ግዛት ደቡባዊ ክፍል በጣለው ዝናብ በደረሰው የጎርፍ አደጋም 39 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባው ጠቁሟል፡፡የጎርፍ አደጋውን ተከትሎ በግዛቱ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ጨምሮ የሌሎች ተቋማት የስራ እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ ተነግሯል።,spk_5c3da7c5455a,am,16.814,14.927,0.0,16.814,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cad8832e6f7,train,ደብዳቤውን  በጻፈችም  በአመቱ በሰሜናዊቷ ፈረንሳይ አርፋለች። ባለቤቷ ቻምበርሊንም ወደ ፈረንሳይ በ1761 ተመልሶ ዳግም ሌላ ህይዎት መመስረቱን በመረጃው ተጠቅሷል።,spk_5c3da7c5455a,am,15.813,13.88,0.0,15.813,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9902f96ae0a4,train,ዳብዳቤውን ለማድረስ የፈረንሳይ ፖስታ አስተዳደር በተለያዩ ወደቦች ቢያዘዋውረውም ሳይሳካ መቅረቱን ያወሳው የቢቢሲ ዘገባ፤ ከዚያም ወደ እንግሊዝ በመመለስ በኪው ቤተ መዘክር እንዲቀመጥ ተደርገዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,21.134,15.789,0.521,21.134,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66a479ac9af0,train,የአፍሪካ አየር መንገዶች ሕብረት አመታዊ ጉባኤ በዘርፉ ከሚካሄዱ ግዙፍ ጉባኤዎች ግንባር ቀደሙ መሆኑን ደይሊ ሞኒተር ዘግቧል።,spk_5c3da7c5455a,am,10.094,7.764,0.704,10.094,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d7b3e83721f,train,የኢትዮጵያ መንግሰት ባደረገው ቁርጠኛ ውሳኔም የሰብዓዊ ድጋፍ ለትግራይ ክልልና ለሌሎችም አካባቢዎች በተሳለጠ ሁኔታ እንደሚደርስ እምነቱ መሆኑን አመልክቷል።,spk_5c3da7c5455a,am,13.053,11.525,0.376,13.053,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d90ecdad32b8,train,በጉባኤው የአቬሽን ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ምክክርም እንደሚካሄድ ተናግረው የአፍሪካ አየር መንገዶች በዘርፉ ትርፋማነትን ማሳደግ የሚችሉበት ውይይት የጉባኤው ዋና አጀንዳ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,14.973,14.336,0.0,14.973,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b444e8db2de,train,ሴቶች በአቬሽን ዘርፉ ያላቸውን ተሳትፎ ማሳደግም ና የሴቶች አቬሽን  ማህበር ማቋቋምም  ተጨማሪ የጉባኤው አጀንዳ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,9.293,8.783,0.0,9.293,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3a9f6f8acd16,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ሀገራቸውን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማገልገል የህዝብ ትስስር ለማጠናከር የግንኙነት ድልድይ ሆነዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1893cc7f6796,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ወደ ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ  የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.213,7.831,0.383,8.213,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdee9a0c1e77,train,ከፈጥኖ ደራሽ የበጎ አድራጎት ስራዎች ባሻገር የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ በማድረግ እንዲሁም በሌሎች ማህበረሰብን በሚጠቅሙ የአገልግሎት መስኮች እየተሳተፈ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.414,9.988,0.425,10.414,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13f207c4c3b4,train,የጎፋ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ጣቢያ ገዠ ትርክትን የሚያጠናክር ስራ ላይ ማተኮር እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.094,7.061,0.0,11.094,-41.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11cb578f18ec,train,በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተከታታይ የመምህራን አቅም ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቤት ቢሮ ገለጸ።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815ca2154569,train,የ2017ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የእውቅናና ማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f4de818438d,train,በክልሉ የድምጽ አሰጣጡ በነገው ዕለት ከጁመአ ሶላት በኋላ በየመስጅዶች በዑለሞች ምርጫ የሚጀመር መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf73eae6c4e0,train,ለዚህ ደግሞ ፈጠራ የታከለበት ታዳሽ ኃይልን ማስፋት፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት፣ ቀጣይነት ያለው ግብርናን ማሳደግ፣ እንዲሁም ለወጣቶች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ ሊተኮር ይገባል ነው ያሉት፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,13.893,12.119,0.446,13.893,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0679f6866af5,train,የጤና አገልግሎት አሰጣጥን የሚያሻሽሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ የልምድ ልውውጥና ውይይት መካሄዱንም ጠቅሰዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4827fb4c0adf,train,ይህም የዲጂታል ዓለምን በመቀላቀል የተለያዩ የሥራ እድሎችን ተጠቃሚ ማድረግ  እንደሚያስችል አስረድተዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16933ead9317,train,ወላጆቿ እና መምህራንም ከፍተኛ ድጋፍ እንዳደረጉላት ጠቁማ፤  ሽልማቱ በቀጣይ ለበለጠ ውጤት እንድትነሳሳ የሚያደርግ መሆኑን  ገልጻለች።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2055af68be75,train,ከተፈታኞች መካከል 2ሺህ 382ቱ በበይነ መረብ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት ፈተናውን የሚወስዱ መሆናቸውን አመልክተዋል ።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.213,8.254,0.411,9.213,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7442bc9ff385,train,በአማራ ክልል  የሴቶችን  ሁለንተናዊ  ተጠቃሚነት ይበልጥ  የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  ተገለጸ።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_626714ff7d93,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወጣቶች ሁለንተናዊ፣ ትርጉም ያለው ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል አመልክተው፤ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ክፍተቶችን ለመሙላት እገዛ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.213,11.378,0.0,12.213,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f596bc1d589,train,"በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ""ቱሪዝም እና ለውጥ"" በሚል መሪ ሃሳብ የዓለም የቱሪዝም ቀን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል።",spk_4d0793c8d4fc,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2a466894fa1,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቶች በኢትዮጵያዊነት መንፈስ አገልግሎት የሰጡበት ወደ ቢሊየን የሚጠጋ የመንግስትና ህዝብ ወጪና ሀብትን ማዳና ያስቻለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51169d1ed671,train,መድሃኒቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ከመግዛት ባለፈ በአቅራቢያቸው ማግኘታቸው እፎይታ እንደሰጣቸው ጠቅሰው፣ ለህዝብ ጤና መጠበቅ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች በቀጣይም ሊጠናከሩ ይገባል ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ae1779e17ee,train,በመዲናዋ በድምቀት የሚከበሩ የአደባባይ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከናወኑ ወጣቶቹ የበኩላቸውን እዲወጡ ጠይቀዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b1e9440e646,train,ከጉብኝቱ ተሳታፊዎች መካከል የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ፤ ፓርኩ  የበርካታ ብርቅዬ የዱር እንስሳትና አእዋፋት መገኛ የሆነ ድንቅ ስፍራ በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ መተላለፍ ያለበት የሀገር ሃብት ነው ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,14.934,13.935,0.0,14.934,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f86cf0ae245,train,የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሳምሶን መኮንን(ዶ/ር) የመገናኛ ብዙኃን ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትና ብሔራዊ ጥቅም መከበር የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.733,7.677,0.0,8.733,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbb3f31aade0,train,የዓለም አቀፉ የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ሃና ፌርባክ ፕሮግራሙ ከ30 በላይ ሀገራት ላይ ከዱር እንሰሳት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.133,11.384,0.432,12.133,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b86d26d0c8b8,train,በበጀት ዓመቱ  የደም ለጋሾችን ለማብዛት የግንዛቤ ስራን ጨምሮ ሌሎች ስራዎችን በትኩረት እየሰሩ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54810cf817f4,train,ጊፋታ ዕድሜ፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ወይም ሌላ ማኅበራዊ ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሠላም እና ማኅበራዊ ትሥሥር አስተዋጽኦ በማድረግ በዩኔስኮ የተለዩትን ዘርፎች ያካተተ ሁሉን አቀፍ ተግባራትን በማበረታታት የሚከበር በዓል መሆኑ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስችሎታል።,spk_4d0793c8d4fc,am,16.573,15.345,0.424,16.573,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d786da4d69c,train,ከለጋሾቹ መካከል የሀሉ ወረዳ ነዋሪ ወጣት ስንታየሁ ግርማ በደም እጥረት ለሚቸገሩ ወገኖች ደሙን በመለገሱ ደስተኛ መሆኑን አንስቶ ይህ መልካም ስራ ለአዕምሮ ዕረፍት ነው ብሏል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.213,11.332,0.0,12.213,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01cc3aaf0c4b,train,የዱር እንሰሳት በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች እንዳይጠፉና እንዳይሰደዱ የሚደረገው ጥበቃና እንክብካቤ የበለጠ ሊጠናከር እንደሚገባም አንስተዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cd030af3f2c,train,ሌላው ወጣት ኦቶሎ ኦርባላ በበኩሉ የወሰን ተሻጋሪ አገልግሎት ኢትዮጵያዊ እሴትና ባህልን እንዲገነዘብ ያስቻለው መሆኑን ገልጿል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.934,7.133,0.801,7.934,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc8740c85718,train,እነዚህ አቤቱታዎች ከይዞታ፣ ጡረታ፣ ከአሰሪና ሰራተኛ እንዲሁም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,7.133,6.771,0.0,7.133,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a88d3b678b20,train,ትምህርት ሚኒስቴር፤ የሁሉም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መረጃ የሚመዘገብበት የመረጃ ቋት  አልምቶ በስራ ላይ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.133,7.81,0.324,8.133,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_620fdc11a365,train,ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የምክክር መድረክ ከክልል፣  ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የሴቶች ማሕበራት አመራሮችና  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_164c7d9356f4,train,ጊፋታ የወላይታ ሕዝብ የአዲስ ዓመት ፌስቲቫል በሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዘገበ፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,9.653,8.698,0.557,9.653,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ff803b11a75,train,ባለፈው በጀት ዓመት የሥራ እድል እንዲያገኙና ሀብት እንዲያፈሩ ድጋፍ መስጠትን  ጨምሮ  በሌሎችም ተሳታፊነታቸውንና ተጠቃሚነታቸው እንዲያድግ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.653,10.007,0.302,10.653,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87b951e894e1,train,በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ቡልቶሳ ሂርኮ (ዶ/ር)፣ በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.454,11.591,0.442,12.454,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c16295875fa,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ566 መስጅዶች የመጅሊስ ምርጫ ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfe91b3eb147,train,በኮሌጁ ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የትምህርት ክፍል 4 ነጥብ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዋ  ቀለም መኮንን በሰጠችው አስተያየት፤  የራሷን ስራ በመፍጠር  ሌሎችም  ጭምር ሰርተው እንዲለወጡ የበኩሌን እወጣለሁ ብላለች።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.014,12.56,0.0,13.014,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3496439ada8,train,በተለይም በግብርና፣ ስነ- ህይወት፣ ምህንድስና፣ ፊዚክስ እና ሌሎችም ላይ የሚያተኩሩ ፅሁፎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በማሳተም የእውቀትና የምርምር ማዕከል የመሆን ጥረቱን አጠናክሮ መቀጠሉን አስረድተዋል።,spk_92fdee744d39,am,11.114,11.114,0.0,11.114,-17.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8e2153cd108,train,የሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል የገብስ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችል የመነሻ ዘር ብዜት እያከናወነ መሆኑን ገለጸ።,spk_92fdee744d39,am,3.833,3.833,0.0,3.833,-17.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbcccfb08575,train,በዚህ ዓመትም የገብስ ምርታማነትን የሚያሳድጉ የመነሻ ዘር ብዜት ስራዎችን በስፋት እያካሄደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_92fdee744d39,am,3.954,3.954,0.0,3.954,-16.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a758424d347d,train,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፈጣን፣ ግልጽ እና ውጤታማ የሆነ ሥርዓት ለመገንባት በጽናት እየሠራ ይገኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_92fdee744d39,am,5.194,5.194,0.0,5.194,-16.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2ba34ce9411,train,የፍርድ ቤቶችን የፍትህ ስርአት በሰው ሃይልና በቴክኖሎጂ በማደራጀት ጠንካራ ተቋም እየተገነባ ይገኛልም ነው ያሉት።,spk_d8815a384822,am,6.38,5.777,0.603,6.38,-16.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f45f19b501f,train,መንግሥት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ተማሪዎች በሰጠው ልዩ ትኩረት ህጻናት በተሟላ ግብዓት እና በአማረ ሁኔታ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,7.48,6.804,0.676,7.48,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a553d9ebc6da,train,በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖችም ድጋፍ በማድረግ ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_d8815a384822,am,5.94,5.265,0.675,5.94,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60ddf27b1c16,train,የአዲስ አበባ ከተማ ምገባ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ በበኩላቸው በተያዘው ዓመት ተማሪዎች በወቅቱ  የትምህርት ግብአት እንዲያገኙና የምገባ መርሀ ግብር በጊዜው እንዲጀመር መደረጉን ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,10.88,10.277,0.603,10.88,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cecde1607bba,train,የወላይታ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ስምኦን ስላሎ በመርሀ ግብሩ ላይ እንዳሉት በዘንድሮ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ650 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ16 ዘርፎች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_d8815a384822,am,14.88,12.748,1.595,14.88,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c95c3b3c7da7,train,በሁሉም የሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ተቀባይነትን ያገኙ የሰላም እና የእርቅ አባት ነበሩ ሲሉም ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,5.86,4.924,0.604,5.86,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3984c7976a8e,train,በዚሁ ጊዜ አስተያየታቸውን የሰጡ እስልምና እምነት ተከታዮች ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ በሕይወት ዘመናቸው ስለ ሰላምና አብሮነት በትኩረት ያስተማሩ አባት ናቸው ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,8.08,7.474,0.606,8.08,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba0e9e9bd63e,train,ይህም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናት ፊደል ቆጥረው አንደኛ ክፍል እንዲገቡ በማድረግ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ አወንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን አውስተዋል።,spk_d8815a384822,am,8.58,7.901,0.679,8.58,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f0c1918d83c,train,የወልቂጤ ከተማ ከንቲባ ሙራድ ከድር በበኩላቸው ኢሬቻ ፍቅር፣ ወንድማማችነትና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የሚጎለብትበት በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,8.46,7.857,0.603,8.46,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8150363f214b,train,በቦርድ የወጡት የመቶ አለቃ ተገኔ እናት ወይዘሮ አዘረፈች አባተ እና የመቶ አለቃ ተገኔ ልጅ ተማሪ ፅዮን ተገኔ በበኩላቸው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው በተስፋ የተሞላ አዲስ የህይወት ምዕራፍ ለመጀመር መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል ።,spk_d8815a384822,am,16.86,15.331,1.529,16.86,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6d3e59b9496,train,በዚህ ረገድ የአብሮነት እሴቶች ተጠብቀው እንዲለሙና ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገሩ ለማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑን ተናግረዋል,spk_d8815a384822,am,8.82,7.521,1.299,8.82,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d53eafe5110,train,በኢትዮጵያ የስዊድን፣ ኔዘርላንድስ፣ ስዊዘርላንድ እና ካናዳ  ኤምባሲዎችም የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መግለጫቸውን አስተላልፈዋል።,spk_d8815a384822,am,7.3,6.683,0.617,7.3,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_279c62f94102,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ለከተማዋ ልማትና ውበት ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል።,spk_d8815a384822,am,6.66,6.026,0.634,6.66,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45b177041209,train,ዛሬም የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካሞችና አረጋዊያን አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የማእድ  ማጋራት አድርጓል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,8.92,7.851,0.603,8.92,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00569714ee19,train,በተለይ በየጊዜው እየተሰጠ ያለውን ቅዱስ ቃል መሠረት በማድረግ ያላቸውን ፍቅር፣ አንድነትና አብሮነት በማጽናት በሀገር ልማትና ሰላም ስራዎች ላይ  ተሳትፏችንን ማጠናከር አለብን ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,11.34,9.731,1.267,11.34,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8127888e2f0c,train,ሌላኛው ተሳታፊ የገንዳውሃ  ከተማ  ነዋሪ  አየነው አለነ ፤ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን በማልማትና ቅርሶችን በመጠበቅ በሚደረገው ሂደት በመሳተፍ ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,12.3,10.216,0.605,12.3,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc159df7c2ed,train,አምባሳደር መኸር ማርጋሪያን በበኩላቸው ኢትዮጵያውያን ይበልጥ ከተፈጥሮ ሀብታቸው ጋር ተወዳጅተው የሚኖሩበት ዓመት እንዲሆን እመኛለሁ ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,6.32,5.645,0.675,6.32,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78a3ee6965ef,train,በተለይም በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካላት ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ተቋማትን መሰረታዊ ችግሮች መፍታት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,8.16,7.49,0.67,8.16,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62a5325ece27,train,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች   በማልማትና በማስተዋወቅ  እንዲሁም የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን አቅም በማሳደግ    ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,11.18,10.505,0.675,11.18,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a5b87632bae,train,የቱሪዝም አቅምን በአግባቡ ወደ ውጤት ለመቀየርም  ሕዝቡ የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ ተሳትፎውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት  ጠቁመዋል።,spk_d8815a384822,am,7.88,7.277,0.603,7.88,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36ed036d95e4,train,ኢትዮጵያ የ13 ወር ጸጋ ያላት ልዩ ሀገር ናት ያሉት አምባሳደሩ ኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመትን ባህላዊ ልብሶች እና ምግቦችን ጨምሮ በተለያዩ የእሴት መገለጫዎችን በጋራ በመሆን የሚያከብሩበት መንገድ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,11.94,10.232,0.668,11.94,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abd71db8f67b,train,ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ የመጡት የሰላም አምባሳደር ቁፋ ጎቤ በበኩላቸው የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ ህዝቡን የሚያቀራርቡ እንደ ጊፋታ ያሉ በዓላት አስተዋጽኦ አላቸው ነው ያሉት።,spk_d8815a384822,am,13.02,11.488,1.532,13.02,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3124ab6cd1e0,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተገነቡ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከ156 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውን የዞኑ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ።,spk_d8815a384822,am,11.8,10.468,1.332,11.8,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4f455616ccf,train,የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር)፤ በአካባቢው ያለው የካበተ የባህላዊ የዳኝነት ስርአት የፍትህ ስርአቱን በእጅጉ እያገዘው መሆኑን ተናግረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ምድብ ችሎት በመጀመሩ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,14.9,13.394,0.603,14.9,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9e0504cb772,train,አዲሱ ዓመት ሰላም እና ብሩህ መጻኢ ጊዜ በጋራ የምንገነባበት ይሁንልን ሲሉም አምባሳደሩ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,7.02,6.416,0.604,7.02,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4bdc3f336f1,train,በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ብቻ በከተማዋ 10 ቡኡረ ቦሩ የተሰኙ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት መስጠት  መጀመራቸው ተገልጿል።,spk_d8815a384822,am,10.38,8.532,0.675,10.38,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e49fca1d05,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ትናንት ለምክር ቤቱ አባላት በሀገሪቱ የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_d8815a384822,am,8.48,7.873,0.607,8.48,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c85e746f59e,train,በዝግጅቱ ላይ የመምሪያው ኃላፊ አስያ ዑመር እንዳሉት፤  በዞኑ የአልጣሽና ጎደቤ ብሔራዊ ፓርኮች፣ የማሕበረ ስላሴ አንድነት ገዳም ጥብቅ ስፍራና ሌሎች የመስህብ ሃብቶች ይገኛሉ።,spk_d8815a384822,am,11.76,11.09,0.67,11.76,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30aea909704a,train,ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ነው። አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእድገት እና የብልጽግና እንዲሆንም ተመኝቷል።,spk_d8815a384822,am,11.48,10.37,0.605,11.48,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7418a9b40a24,train,ትምህርት ቤቱ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 426 የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ ይገኛል ያሉት ደግሞ  የአዲስ ራዕይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት እየሩሳሌም ተሾመ ናቸው።,spk_d8815a384822,am,12.18,11.572,0.608,12.18,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a69281d66365,train,ሕንጻው በከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።,spk_d8815a384822,am,7.28,6.677,0.603,7.28,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35c6b307f364,train,በነፍስ ወከፍ የተደረገው ድጋፍ 25 ኪሎግራም የዳቦ ዱቄት፣ አምስት ሊትር ዘይት፣ በጥሬ ገንዘብ  1 ሺህ 300 ብር እንዲሁም  አንድ ደርዘን ደብተር ያካተተ መሆኑን ጠቅሰዋል ።,spk_d8815a384822,am,9.08,7.927,0.603,9.08,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02f47ea32ed0,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ፤ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ፈጣን፣ ነፃ፣ ገለልተኛና ተጠያቂነት ያለበት የዳኝነት ስርአት እየተገነባ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d8815a384822,am,9.2,8.558,0.642,9.2,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbaa8d21ba48,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአርባ ምንጭ ማዕከል ሥራ መጀመሩ የሪፎርሙ ውጤት አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው የፍትህ ስርአቱን ዘመናዊና ተደራሽ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,6.66,5.962,0.698,6.66,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0351eba535c3,train,በዚህም በ253 ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ከ976 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብሩ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,12.58,10.954,0.675,12.58,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e934fe39a06d,train,እነዚህ ውጤታማ ተግባራት የአቅመ ደካሞችን የመኖሪያ ቤት ግንባታና ጥገና፣ ደም ልገሳ፣ አረንጓዴ ልማት፣ ግብርና ፣ትምህርትና ጤናን ጨምሮ በሌሎችም ዘርፎች መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d8815a384822,am,8.88,7.611,1.269,8.88,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d610e52f5e7,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ የሰላምና የአብሮነት አባት ነበሩ ሲሉ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_d8815a384822,am,6.2,5.512,0.688,6.2,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6a08f70759f,train,ይህንን ተግዳሮት ለማቃለል በመንግሥትና በማህብረተሰቡ ተሳትፎ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,9.22,7.305,0.603,9.22,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81aa34083bab,train,መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ደም ከለገሱት መካከል አቶ ዮሐንስ እሼቱ በሰጡት አስተያየት፤ ደም ሲለግሱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው፤  ይህም የመንፈስ እርካታ እንዳጎናጸፋቸው ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,9.74,8.481,1.259,9.74,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dc8f0d28bcd,train,ለዚህም የጋሞ ዞን አስተዳደር ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ችሎት ማስቻያ ስፍራንና ህንፃዎችን በማመቻቸቱ ፕሬዝዳንቷ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_d8815a384822,am,7.88,7.277,0.603,7.88,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d79f0b20805,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ የሀገር አለኝታና ዋርካ ነበሩ ሲሉ የገለፁት ደግሞ  የአንዋር መስጅድ አሰጋጅ ያሲን ሰልማን ናቸው።,spk_d8815a384822,am,6.44,5.468,0.603,6.44,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1dc110f52afb,train,በኦሮሚያ ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ  ዛሬ ተጀመረ።,spk_8ab2060308cf,am,6.774,5.319,0.0,6.774,-24.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_8781bb972e8b,train,ኃላፊው አክለውም በዞኑ 10 ወረዳዎች ከ40 ሺህ የሚበልጡ መደበኛ ተማሪዎች በበጎ ፍቃድ አገልግሎት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙም አውስተዋል።,spk_8ab2060308cf,am,14.454,13.476,0.499,14.454,-25.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_006c121fb6d2,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን ፒያሳ በሚገኘው ኑር መስጂድ የዱዓ እና የሽኝት ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል።,spk_8ab2060308cf,am,15.614,13.494,0.0,15.614,-26.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_79d797a76282,train,የከተማ አሰተዳደሩ ሆስፒታሉን መልሶ የማቋቋሙን ስራ እየደገፈ መሆኑን ጠቁመው ውድመቱ ከፍተኛ በመሆኑ የሁሉም ሰው ያላሰለሰ ጥረትና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_8ab2060308cf,am,16.814,13.604,0.392,16.814,-26.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_3f806457995a,train,መድረኩም በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ ውጤታማ ስራዎችን ለማጎልበትና ውስንነቶችን ለመፍታት የጋራ ግንዛቤ ለማስያዝ ያግዛል ብለዋል።,spk_8ab2060308cf,am,14.174,11.487,0.352,14.174,-27.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_7b60eeda8a96,train,ኢሬቻ ሆረ ሀርሰዴ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና ሕብረብሔራዊ አንድነትን በሚያንጸባረቅ መልኩ መከበሩን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.39,7.99,0.0,8.39,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36a751118b19,train,ሥርአቱ ከጋሞዎች ባለፈ የዓለም ቅርስ እንዲሆን ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.433,8.006,0.0,8.433,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8432384e7952,train,በሆስፒታሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት እና የኩላሊት ሰብስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ካሳሁን በንቲ፣ በድጋፍ የተገኘው የህክምና ማሽን የሆስፒታሉ ታካሚዎች ፈጣን የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እድልን የፈጠረ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d7856bda64ff,am,13.168,12.338,0.0,13.168,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0359f1b373f3,train,መራጮች በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘትና በመምረጥ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,5.704,5.704,0.0,5.704,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d60026c986d,train,የአፍሪካ ዋንጫ በርካታ ወንድማማች ተጫዋቾች በአንድ ሀገር ማልያ ሲጫወቱ የተመለከትንባቸው አጋጣሚዎች በርካታ ናቸው። በአህጉራዊው መድረክ የ68 ዓመታት ጉዞ አብረው የተጫወቱ ወንድማቾች በዚሁ ጽሁፍ እንመለከታለን።,spk_d7856bda64ff,am,13.813,13.332,0.0,13.813,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6334ade15525,train,42ኛውን የአፍሪካ ትምህርት ምዘና ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ የምስራቅ አፍሪካዋ አገር ታንዛኒያ እንድታዘጋጅ ተመርጣለች።,spk_d7856bda64ff,am,6.891,6.891,0.0,6.891,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_549d08ed8169,train,ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የህክምና በጎ ፍቃድ አገልግሎት ሐምሌ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአለርት ኮምፕሬቬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል መጀመሩ ይታወቃል።,spk_d7856bda64ff,am,10.392,10.026,0.0,10.392,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11da5ba59b18,train,በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ መልካሙ ጌትነት እንደገለጹት፤ ቢሮው የክልሉን ህዝብ ጤናማና አምራች ለማድረግ በጤና መሰረተ ልማት ላይ በማተኮር እየሰራ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,12.688,12.688,0.0,12.688,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f476d806f288,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ለረጅም ዓመታት ጠብቆ ካቆያቸው ድንቅ በዓል መካከል አንዱ መሆኑን ጠቁመው የፍቅርና የአብሮነት መገለጫ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b130909b5dee,train,በራስ አቅም ከተረጂነት መውጣት የሚለውን እንደ ሀገር የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በክልሉ በተለይም ምርታማነትን ከማሳደግ አንፃር በርካታ ስራ ስለመሰራቱም ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.03,9.03,0.0,9.03,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca33dd70579b,train,የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከተልዕኮው በተጓዳኝ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህብራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ገለጸ።,spk_d7856bda64ff,am,7.869,7.869,0.0,7.869,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f31c29194ad7,train,የየካ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ  ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መርክነህ ያዕቆብ በበኩላቸው፤ የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች ቀደም ሲል ለእሳትና የጎርፍ አደጋዎች ተጋላጭ የነበሩ አካባቢዎችን ከስጋት ነጻ ከማድረግ አንጻር ያመጣውን ለውጥ ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,14.645,13.813,0.0,14.645,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1559436b05b1,train,በጉባዔው የታደሙት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአስተዳደሩ የዜጎችን የፍትህ ጥማት ለማርካት በቴክኖሎጂ የታገዙ ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,12.952,11.645,0.0,12.952,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f98c4cd0e7f,train,የአጼ ፋሲል ቤተመንግሥት እድሳት እና ጥገና ስራ መንግስት ለባህላዊ ቅርሶች ጥበቃና ልማት የሰጠውን ልዩ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,9.525,9.525,0.0,9.525,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b5d8864e4b3,train,ቴክኖሎጂው  የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎችን የሚመዘግብና የደዋዮችን ማንነት መለየት የሚያስችል በመሆኑ የውሸት ጥሪ የሚያደርጉትን ለመለየትና በህግ ተጠያቂ  ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.709,11.709,0.0,11.709,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5ecf8f6bf64,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት የፍትህ ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_190e1abd9852,train,በተጨባጭ የተሰሩ ስራዎችን በተሰራው ልክ ለማሳየት ከፍ ያሉ የይዘት ስራዎችን በተከታታይ ለህዝብ ማድረስ እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.584,8.1,0.0,8.584,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fc4ba32113c,train,ከያንያንም የሀገራችሁንና የመዲናችሁን ገጽታ እንድታጎሉና እንድታስተዋውቁ፣ አብሮነት እንድታጠናክሩና ትውልዱን እንድታንፁ አደራ ማለት እፈልጋለሁ ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.445,10.537,0.0,11.445,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90fee81a3cf4,train,የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አሰጣጥ ሂደት በውጤታማነት እንዲከናወን በማስቻል በኩል የጸጥታ ተቋማት የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) ) ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,10.504,9.745,0.0,10.504,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92203aea894f,train,ከቀይ ካርዱ በፊት በጨዋታው ብልጫ ወስዳ የተጫወተችው ሴኔጋል የቁጥር ብልጫው ጨዋታውን የበለጠ እንድትቆጣጠር አስችሏታል።,spk_d7856bda64ff,am,8.954,8.094,0.0,8.954,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c4192d325db9,train,በበዓሉ እናቶች የመስቀል ቆጮ በመፋቅ እንዲሁም የቂቤ ‘ውጆ’ ወይም ዕቁብ በመሰብሰብ፤ ወንዶች የማገዶ እንጨትና የእርድ ከብት በማዘጋጀት፤ ወጣቶች በበኩላቸው ቤት እና አካባቢን በማስዋብ  የየድርሻቸውን  እንደሚወጡ አስረድተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,16.867,15.434,0.0,16.867,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01f4afef7b32,train,ለዚህም የጠዳን ጨምሮ አምስት የመንግስት የጤና ኮሌጆች መካከለኛ የሰው ሃይል በማፍራት በኩል አበረታች አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን አንሰተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b1fd75d684b,train,ጄይ ጄይ ኢኮቻ፣ ራሺድ ያኪኒ፣ ክርስቲያን ቹኩ እና ዊሊያም ትሮስት-ኤኮንግ ከናይጄሪያ ሽልማቱን ወስደዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.407,9.169,0.719,11.407,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e40a0efc40b,train,የወንዝ ዳርቻዎች አካባቢ የመሬት መንሸራተት እንዲሁም የጎርፍ አደጋዎች ሲያጋጥሙ እንደነበር ነው የተናገሩት።,spk_d7856bda64ff,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5bcdff7cf486,train,የአብዛኛዎቹ ህሙማንም  በስኳር  በሽታ ፣ ከደም ግፊት ፣ በእድሜ መግፋትና ከድንገተኛ አደጋ ጋር  ህመሙ መከሰቱን በምርመራ መረጋገጡን አብራርተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45701184c5d7,train,ከሰብአዊ ድጋፍ ጋር ተያይዞ አፋጣኝ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የምግብ ክምችት፣ የአልባሳት፣ የመመገቢያና የማብሰያ ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉንም ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.467,9.99,0.0,10.467,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9111eba4b9d2,train,የጾታ አኩልነትን በማረጋገጥ፣ የአካል ጉዳተኞች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ በማድረግ እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ትምህርትን በማረጋገጥ ሁለንተናዊ የትምህርት ተደራሽነት ማሳካት መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,13.892,11.605,0.0,13.892,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a4d1154540b4,train,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን ታሳትፋለች።,spk_d7856bda64ff,am,8.432,7.516,0.0,8.432,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_929385ffec9d,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የሚሰጣቸውን አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንደ ልጆቻቸው ተንከባክበው ለማስተማር ዝግጁ መሆናቸውን  በወልዲያ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,10.203,9.871,0.0,10.203,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e774802887fd,train,እንደ መሪ ስራ አስፈፃሚ ገመቺሳ ኢቲቻ ገለጻ የወጣቶች ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጎልበት ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ ይገኛል።,spk_d7856bda64ff,am,12.423,11.404,0.0,12.423,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8ff0814907d,train,ፋሲል ከነማ የሊጉ መሪ መሆን የሚችልበትን እድል መጠቀም አልቻለም።,spk_d7856bda64ff,am,4.423,4.423,0.0,4.423,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c0db69ffc04,train,በሌላ በኩል “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሐሳብ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትና የቁሳቁስ ማሰባሰብ ሥራ እተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.431,9.431,0.0,9.431,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2967486d399,train,"የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ ""ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በሆሳዕና ከተማ ይከበራል።",spk_d7856bda64ff,am,12.349,12.349,0.0,12.349,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fc6ee9e76bc,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ሀላፊ ጀማሉ ጀምበር (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የመዲናዋን ነዋሪዎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሰፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,14.192,13.003,0.0,14.192,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f38fbdb5c0db,train,በውድድር ዓመቱ 12ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ39 ነጥብ ለሰዓታት አጥቶት የነበረውን የሊጉን መሪነት መልሶ አግኝቷል።,spk_d7856bda64ff,am,7.548,7.109,0.0,7.548,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1191dbbf9d01,train,ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ መታከም ለብዙ ወጪ እና እንግልት ይዳርጋል ያሉት ሼህ ተማም ይህ የህክምና አገልግሎት በነቀምቴ ከተማ መጀመሩ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.467,10.028,0.0,10.467,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b50c1e59082,train,በሌላ በኩል ኮሚሽነሩ እንደገለጹት አደጋን የመከላከል ስራውን አለምአቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እየተሰራ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,6.627,6.627,0.0,6.627,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ad062d0c75e,train,የግብጹ መሐመድ ሃኒ በመጀመሪያው አጋማሽ ማብቂያ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_d7856bda64ff,am,5.83,5.83,0.0,5.83,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fcc86771e773,train,በጉባዔው ላይ የተሳተፉት የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን በተሳካ መንገድ በመተግበር የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ተደርጓል።,spk_d7856bda64ff,am,15.43,14.319,0.0,15.43,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_913938776b44,train,ጋና እ.አ.አ በ2008 ባዘጋጀችው 26ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጋናዊው አጥቂ አሳሞሃ ጊያን እና ታናሽ ወንድሙ ባፎር አንድ ላይ ተጫውተዋል። በተጨማሪም በዛው ውድድር ላይ ጋናውያኑ ወንድማማቾች ሪቻርድ ኪንግስተን እና ላሪያ ጊንግስተን አብረው የመጫወት እድል አግኝተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,20.134,18.13,0.667,20.134,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34222a7a6641,train,የዲላ ከተማ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ ኢሣያስ ተፈራ በበኩላቸው በከተማው ባለፈው ዓመት 1ሺህ 951 ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደዋል ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.053,10.544,0.837,13.053,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ebd57bad544,train,በቀጣናው ዘላቂ ሠላምና እድገትን እውን ለማድረግ የተደራጀ ሚዲያና ተግባቦት ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ረገድ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ መመስረት የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አብራርተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,12.893,11.786,0.554,12.893,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfc9b886be35,train,ተወንጫፊ ሮኬቱ ሁለት መካከለኛ ደረጃ ያላቸው መወጣጫዎች ያለውና 50 ነጥብ 3 ሜትር ርዝመት እንዲሁም 356 ቶን ክብደት ይመዝናልም ተብሏል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,10.254,8.322,0.576,10.254,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e705c7c473f6,train,ቻይና የዓለም ኢኮኖሚ ለሁሉም ክፍት እንዲሆንና ነጻ ገበያ እንዲስፋፋ እንደምትሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.373,5.368,0.392,6.373,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff5239f4b1e7,train,በወልዲያ ከተማ በተከበረው ዓለም አቀፍ  የአረጋውያን  ቀን በዓል ላይ  አመራሮች፣ አረጋውያንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_763c6a2b0167,am,10.733,6.995,2.042,10.733,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_285e116df08c,train,የወተር ፓርኩን በተለይም በእረፍት ቀናት በየዕለቱ ወደ 15 ሺህ የሚደርሱ ጎብኚዎች እንደሚጎበኝ ተገልጿል።,spk_763c6a2b0167,am,8.373,6.18,1.15,8.373,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5125a6e31bd,train,ሮኬቱ ከተገጣጠመበት ስፍራ አንድ ሳምንት ከፈጀ የባህር ጉዞ በኋላ ለመጨረሻ ዝግጅት እና ፍተሻ በቻይና ዊንቻንግ ግዛት በሚገኘው የሮኬት ማስወንጨፊያ ማዕከል ስለመድረሱም ተነግሯል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,12.454,11.83,0.0,12.454,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_271fcc354d94,train,ባለፈው ዓመት ኅዳር መጨረሻ የቀድሞ የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዥ “ህወሓት ያጣውን ሥልጣኑን ለመመለስ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ከፍቷል” ሲሉ መናገራቸው ይህንኑ ሃቅ የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,15.973,12.873,0.362,15.973,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8f1259ed73d,train,ቻይና የአዲሱ ትውልድ የምርምር ውጤት የሆነ ረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ሮኬት ለማስወንጨፍ ዝግጅት ማጠናቀቋን ገለጸች፡፡,spk_763c6a2b0167,am,7.894,6.415,0.6,7.894,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f5723823863,train,AgriLearn ኢትዮጵያ ዲጂታል ግብርናን ለማስፋት የያዘችው ትልቅ ስትራቴጂ አካል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.213,5.776,0.438,6.213,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1019532c5f14,train,የተሳሳተ መንገድ በመከተል የበደልነውን ህዝብ ለመካስ ይቅርታ በመጠየቅ የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለን መጥተናል ሲሉ በአማራ ክልል እጃቸውን የሰጡ የቀድሞ ታጣቂዎች ተናገሩ።,spk_763c6a2b0167,am,13.854,9.351,0.462,13.854,-42.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d94fdf587bca,train,በሁለቱ በረራዎች ወቅት በደረሰ የመከስከስ አደጋ የ346 ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.814,5.593,0.58,6.814,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89379fafb7e8,train,ኮቪድ-19 ዓለምን እያንቀጠቀጠ ባለበት በዚህ ወቅት 58 ሚሊዮን ሰዎች በቫይረሱ የተጠቁ ሲሆን ክትባቱን ለማግኘት ሁሉም እየተረባረበ ነው ብለዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,10.614,8.257,0.0,10.614,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e640f4638622,train,ከውጭ የሚገቡ የእንስሳት መድኃኒቶች አገልግሎት ላይ ከመዋላቸው በፊት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ማረጋገገጥ ከተሰጡት ተልዕኮዎች አንዱ ነው፡።,spk_763c6a2b0167,am,10.493,9.71,0.0,10.493,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a24b620abf1a,train,ከንቲባ ከድር በወቅቱ እንደገለፁት፤ በአስተዳደሩ በከተማና ገጠር ወረዳዎች የጤናን ፍትሃዊ ተደራሽነትና ጥራት በማረጋገጥ  ጤናማና አምራች ማህበረሰብ ለመፍጠር ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው።,spk_763c6a2b0167,am,15.014,11.151,1.821,15.014,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f71a2df2682c,train,ሲዲሲ አፍሪካ እንዳመለከተው፤ በምስራቅ አፍሪካ በሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት፤122 ሺሕ 782 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፤ ከነዚህ ውሰጥ 2 ሺሕ 545 ሰዎች ሲሞቱ፤ 68 ሺሕ 343 ሰዎች አገግመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,17.733,14.243,0.68,17.733,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac9c5d213e7c,train,የሮኬቱ ዲዛይን በመሬትም ሆነ በባህር መወንጨፍ እንዲችል ተደርጎ የተሰራ ሲሆን የቻይናን ሮኬት ወደ ጸሀይ ዙሪያ የማስወንጨፍ አቅም ላይ የሚታየውን ክፍተት እንደሚደፍን ታምኖበታል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,11.373,8.459,0.602,11.373,-43.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4c1bc542bfee,train,እንዲሁም በቡድን የመስራት ችሎታና ችግሮችን የመፍታት አቅም ለማዳበር እንደረዳትም ነው የገለፀችው።,spk_763c6a2b0167,am,6.013,5.494,0.0,6.013,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53bf664c5703,train,በመሆኑም ሌሎች በጫካ የሚገኙ ወንድሞች ትጥቅ ፈትተው ሰላምን መርጠው መምጣት እንደሚኖርባቸውም መክሯል።,spk_763c6a2b0167,am,10.614,5.099,2.816,10.614,-42.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b28588697e7a,train,ፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ ሚና እንዳለው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ።,spk_763c6a2b0167,am,11.973,9.594,0.789,11.973,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3842d3a0d2a,train,በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ጠቅሰው፥ በቀጣይ ወደ ዞንና ወረዳ ድረስ በመውረድ የመመዝገብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.174,9.01,0.613,11.174,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a42fe3f9488e,train,የ12ኛ ክፍል ተማሪ ዲቦራ ወንድወሰን የ2015 የሰው ሰራሽ አስተውሎት የክረምት ስልጠና ተመራቂ ነች።,spk_763c6a2b0167,am,7.373,7.068,0.0,7.373,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_91e269ed173e,train,በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የታዳጊዎች የክረምት ስልጠና የቀሰሙት ዕውቀት በትምህርት ቤት ውጤታማ እንዲሆኑ እንዳገዛቸው ቀደም ሲል የሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤ አይ) ስልጠና የተከታተሉ ታዳጊዎች ገለፁ።,spk_763c6a2b0167,am,13.893,12.56,0.414,13.893,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e173af3adaa,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን እንዳሉት፥ የፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_763c6a2b0167,am,11.293,10.095,0.0,11.293,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f50dda047c08,train,በ2018 ዓ.ም የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች አማራጭ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቶችን ወጥነት ባለው መልኩ መተግበር የሚጀምሩ መሆኑ ተገለፀ።,spk_763c6a2b0167,am,9.774,9.281,0.0,9.774,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8295c280ab62,train,በማዕከሉ የጥራት ቁጥጥር ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ዘሪሁን አበጋዝ በበኩላቸው ማዕከሉ የሚያካሄዳቸው ምርምሮችና የሚከተላቸው የምርመራ ዘዴዎች ዓለም አቀፍ ደንቦችና ህጎችን የተከተሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,13.614,12.705,0.316,13.614,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dae0eb02eeb,train,ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ ኢብራሂም ጅማቶ እንዳሉት፣ ባህላዊ ፍርድ ቤቱ ከመቋቋሙ በፊት ፍትህን ለማግኘት የወረዳው ዋና ከተማ ድረስ በመመላለስ ጊዜና ገንዘባቸውን ያባክኑ ነበር።,spk_763c6a2b0167,am,13.733,11.345,0.665,13.733,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_288aef164294,train,ለአንድ ሀገር እድገት ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶች አስፈላጊ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ኢንስቲትዩቱም እንደ ሀገር የተቀመጡ ራእዮች እና ግቦች እውን እንዲሆኑ የሚያስችሉ የምርምር ውጤቶችን ተደራሽ እያደረገ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.813,12.356,0.0,13.813,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d471fe545a9,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ ምርምሮች መደረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,4.574,4.234,0.34,4.574,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c8baebd7faa,train,አዲሶቹ ጥንዶች ሽልማታቸውን የተረከቡ ሲሆን ገንዘቡን ኢንቨስትመንት ላይ እንደሚያውሉት መናገራቸውን የዘገበው ዩፒአይ ነው፡፡,spk_763c6a2b0167,am,8.014,7.318,0.332,8.014,-38.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_836f5850b29f,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ተሬሳ በበኩላቸው፤ የዜጎችን ደህነነት ለማስጠበቅና ህገወጥነትን ለመከላከል በማሰብ በረቂቅ አዋጁ ጠንካራ ህጎች መካተታቸውን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.174,11.648,0.556,13.174,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54105c01c90c,train,በጎ ፈቃደኞች በአካባቢያቸው ተሰማርተው እያደረጉላቸው ያለው የተለያየ  ድጋፍ ችግራቸውን በማቃለል ኑሮቸውን እንደሚያሻሽልላቸው ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.694,9.736,0.796,11.694,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0be2c12cf181,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች አራተኛውን የታዳጊዎች የክረምት ስልጠና በሳይንስ ሙዚየም አስጀምሯል።,spk_763c6a2b0167,am,8.973,8.058,0.0,8.973,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c0d75e794a4,train,)የቦይንግ ካምፓኒ ምርት የሆኑ ሁለት አውሮፕላኖች እኤአ በ2018 በኢንዶነዢያ እንዲሁም በ 2019 ደግሞ በኢትዮጵያ አደጋ ለገጠማቸው ተጎጂ ቤተሰቦች ለመክፈል ቃል የገባውን የ5 መቶ ሚሊየን ዶላር የካሳ ክፍያ መስጠት መጀመሩ ተገለጸ፡፡,spk_763c6a2b0167,am,19.534,14.538,0.354,19.534,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c067e9529dc0,train,ከአፍሪካ ሕብረት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋርም ባንኩ እና ሕብረቱ ያላቸውን ትብብር ማጎልበት በሚቻልባቸው አማራጮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው የተጠቀሰው።,spk_763c6a2b0167,am,11.053,9.908,0.481,11.053,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c1ffde20df7,train,በእድለኛነታቸው  አስደሳች ቀናትን እያሳለፉ መሆኑንም ተናገሯል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,4.814,3.922,0.0,4.814,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bb2cd55c9e0,train,ቻይና በተለያዩ አገራት በአምስት ክትባቶች ላይ የ3ኛ ዙር ክሊኒካል ሙከራ እያደረገች ሲሆን የዓለም ጤና ድርጅት ውጤታማና ለሁሉም ተደራሽ የሆነ ክትባት ለማግኘት የጀመረውን ዘመቻም በንቃት እየደገፈች ነው ብለዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,14.014,12.975,0.0,14.014,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_173baa405abb,train,የአምስት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ የስልጠና መርኃ ግብር የዲጂታል ክህሎት ማሳደጊያ ፕሮጀክት ነው።,spk_763c6a2b0167,am,5.854,5.117,0.737,5.854,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3cf9d52a450,train,በዚህም የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ የመስህብ መዳረሻዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ  የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን ለመሳብና ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.973,12.196,0.448,13.973,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c5af281e3b2,train,)- የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ።,spk_a5c5565a0c88,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f537acf554be,train,የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አሸናፊ ታዘበው፤ ተቋሙ የዓይን እክል ችግር አሳሳቢነትን በመረዳት የሕክምና ማዕከላትን ለማስፋፋት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,13.133,12.365,0.0,13.133,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b67292848e3,train,በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና  ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ75 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀጣዩ ክፍል መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_a5c5565a0c88,am,13.893,12.785,0.741,13.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b90c3e24def,train,የኩርቱ ገጠር ቀበሌ አርሶ አደርና የፀጥታ አስተባባሪ አቶ ሙሳ ጅብሮ በበኩላቸው በመርሃ ግብሩ የተገነቡት የጤና፣ የትምህርት፣ የመንገድና የአነስተኛ መስኖ የልማት ስራዎች የማህበረሰቡን ችግሮች በማቃለል ከተረጂነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር እያገዙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,19.573,17.035,0.565,19.573,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f7f632f3445,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀማል አባፊጣ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የዓይን ባንክ ማዕከሉ ለብዙ ወገኖች ለዓይን ሕክምናው ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናው የላቀ ነው ብለዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,13.174,11.116,0.63,13.174,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8748b394c817,train,ከአትሌቶች አንደኛ ለወጡት  የ100 ሺህ ብር፤ ለሁለተኛ 50ሺህ ብር፤ ሶስተኛ ለወጡት የ15 ሺህ ብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።,spk_b12793ad5570,am,8.573,8.196,0.0,8.573,-35.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3e8c6a0eefe9,train,እ.አ.አ በ1978/19 በአውሮፓ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ተገናኝተው ኢንተር ሚላን በደርሶ መልስ የተደረጉትን ጨዋታዎች 5 ለ 0 እና 2 ለ 1 በማሸነፍ ዋንጫውን አንስቷል።,spk_b12793ad5570,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_45bbead4f188,train,በኢትዮ ቴሌኮም ስያሜ የተካሄደው የሀዋሳ ሀይቅ ግማሽ ማራቶን ውድድር ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት መሆኑ ተገልጿል።,spk_b12793ad5570,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-34.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_183a0fa503da,train,የክለቦቹ የመልስ ጨዋታዎች በቀጣዩ ሳምንት ይደረጋሉ።,spk_b12793ad5570,am,2.094,2.094,0.0,2.094,-33.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_278ff4d43702,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ማጣሪያ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_b12793ad5570,am,4.173,3.807,0.0,4.173,-34.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_044b2f67af9c,train,በሴቶች ትነበብ ነጋ ከአዲስአበባ ፖሊስ፤ ያተኔ ኮሞሼ ከኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን ይዘው ውድድሩን አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-34.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c5d64987414,train,ሀገራቱ በምድብ ሁለት ተገናኝተው ታንዛንያ 2 ለ 0 ማሸነፏ የሚታወስ ነው።,spk_b12793ad5570,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-33.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_194c76b8c919,train,በሻምፒዮንስ ሊጉ የሊግ ውድድር ምዕራፍ ክለብ ብሩዥ በ10 ነጥብ 19ኛ፣ አትሌቲኮ ማድሪድ በ13 ነጥብ 14ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,9.293,8.764,0.0,9.293,-34.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_c026ca436963,train,በግማሽ ማራቶን ከተደረገው የሁለቱም ጾታ አትሌቶች ውድድር በተጨማሪ በአንጋፋ አትሌቶች፣ እንዲሁም በታዳጊዎችና በህጻናት የአራት ኪሎሜትርና የአዋቂዎች የ8 ኪሎሜትር ውድድር ተከሂዷል።,spk_b12793ad5570,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_4583e187f4a3,train,በሀዋሳ ሃይቅ ዳርቻ ዛሬ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር የአዲስ አበባ ፖሊስ አትሌቶቹ ስማቸው ወልዴ ወንዶች እና ቤተልሄም አስማረ በሴቶች አሸናፊ ሆነዋል።,spk_b12793ad5570,am,10.174,9.781,0.392,10.174,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_909b1f1a798a,train,በውድድሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ጋላታሳራይ በ10 ነጥብ 20ኛ፤ ጁቬንቱስ በ13 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.053,5.619,0.0,6.053,-34.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b2732460d7ef,train,አሰልጣኙ ላለፉት 14 ወራት በዩናይትድ ቤት ቆይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-34.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_640bdf97ce08,train,ከአንኮበር እስከ ሀረር በሚል እየተካሄደ ያለው የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የሩጫ ውድድር በቀጣይ በጅማ፣ አርባምንጭ፣ በቆጂና ሀረር ከተሞች እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።,spk_b12793ad5570,am,10.174,9.784,0.0,10.174,-35.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_a0e589d0660c,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው አራት ጨዋታዎች በተመሳሳይ አንድ አንድ ጊዜ ሲያሸንፉ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,5.574,5.168,0.0,5.574,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_b52f357910d3,train,ኮልቢ ቢሾፕ ለፖርትስማውዝ ብቸኛውን ጎል ከመረብ ላይ አስቆጥሯል።,spk_b12793ad5570,am,6.213,3.921,0.0,6.213,-34.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ea199babe2ae,train,ከዚህ ቀደም በሻምፒዮንስ ሊጉ በነበራቸው አራት ግንኙነቶች ጋላታሳራይ ሁለት ጊዜ አሸንፏል። ጁቬንቱስ በአንዱ ድል ቀንቶታል። በቀሪ አንድ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-33.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_23527d9ded61,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሀቢብ ከማል፣ ናትናኤል ሰለሞን እና አለኝታ ማርቆስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-36.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1b96e0c4efcf,train,ሁለቱ ክለቦች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.134,3.134,0.0,3.134,-34.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_7a604a694586,train,በ3-4-3 የጨዋታ ፍልስፍና ወግ አጥባቂነታቸው ትችት ሲያስተናግዱ የቆዩት አሞሪም ቆይታቸው ውጤታማ አልነበረም።,spk_b12793ad5570,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-35.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_5a226f0e905e,train,ከአንኮበር እስከ ሀረር በሚል የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የሩጫ ውድድር በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል።,spk_b12793ad5570,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-35.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_3b58652f072a,train,በአንጻሩ በሊጉ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ በ16 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_b12793ad5570,am,6.013,5.698,0.0,6.013,-34.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_bd2fff10d0d9,train,ውጤቱን ተከትሎ ታንዛንያ የሴካፋ ዞን ማጣሪያ አሸናፊ ሆናለች። ዩጋንዳ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።,spk_b12793ad5570,am,4.654,4.148,0.0,4.654,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_56a87edd4ca4,train,ምሽት አምስት ላይ ቦዶ ግሊምት ከኢንተር ሚላን በአስፕማይራ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_b12793ad5570,am,5.774,4.311,0.439,5.774,-33.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_70e5bf74bd7b,train,አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ 40 ሴኮንድ የፈጀበት ሲሆን ይህም የዶሃ ማራቶን የቦታው ክብረወሰን ሆኖ ተመዝግቧል።,spk_b12793ad5570,am,5.213,4.787,0.426,5.213,-34.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_095c835f6533,train,በ16ኛው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ፍጻሜ ጨዋታ  ታንዛንያ ዩጋንዳን 3 ለ 2 አሸንፋለች።,spk_b12793ad5570,am,7.293,6.751,0.0,7.293,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_35038c8d1c5a,train,የኖርዌው ቦዶ ግሊምት በሊግ እርከን የውድድር ምዕራፍ በዘጠኝ ነጥብ 23ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።,spk_b12793ad5570,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c60473038be,train,ሁለቱ ቡድኖች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.054,3.054,0.0,3.054,-33.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_a0fd88ea7b07,train,በወንዶች ምድብ የተካሄደውን ውድድር የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ አትሌት ታምራት ቶላ የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸንፏል።,spk_b12793ad5570,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_0b5a1ef46a2d,train,የአዘርባጃኑ ካራባግ በሊግ ምዕራፉ በ10 ነጥብ 22ኛ፣ ኒውካስትል ዩናይትድ በ14 ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዘው መጨረሳቸው ይታወቃል።,spk_b12793ad5570,am,8.973,8.568,0.406,8.973,-34.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b81c5d9e0798,train,ትናንት በተደረጉ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ ኢትዮጵያ መድን እና መቻል ለሩብ ፍጻሜ አልፈዋል።,spk_b12793ad5570,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-34.5,male,25-34,,16000,4,0 clip_c50cb8ea9dd6,train,አትሌት ታምራት ቶላን በመከተልም አትሌት አሰፋ ቦኪ ሁለተኛ፤ ቦኪ ዲሪባ ሶስተኛ ፤ድንቃለም አየለ አራተኛ እንዲሁም ባለው ይሁኔ አምስተኛ ደረጃን በመያዝ በውድድሩ ላይ የኢትዮጵያን የበላይነት አሳይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,10.614,9.95,0.0,10.614,-36.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c5523b2f8f00,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ነጌሌ አርሲ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 0 አሸንፏል።,spk_b12793ad5570,am,5.534,4.914,0.313,5.534,-34.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0c1610e518e,train,ዛሬ በተደረገ የደረጃ ጨዋታ አዘጋጇ ኢትዮጵያ ኬንያን 3 ለ 0 በማሸነፍ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፏን አረጋግጣለች።,spk_b12793ad5570,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_6d2c8ac352dc,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ራዛኪ ምቤጌሌንዲ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ሉክማን ምባላሳሉ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_b12793ad5570,am,10.014,8.472,0.0,10.014,-34.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c299aed0d462,train,ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የግማሽ ማራቶን የጎዳና ላይ ሩጫ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ ተካሄደ።,spk_b12793ad5570,am,6.774,6.45,0.0,6.774,-36.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_349ddd0bbf36,train,በወንዶች በግል የተወዳደሩት አትሌት ጌታቸው ኪዳኔ እና ሱልጣን አብደላ በቅደም ተከተል 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,7.654,7.344,0.309,7.654,-35.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c1b7d4e0bcc,train,ሁለቱ ቡድኖች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ ለአምስተኛ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-33.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_89f3a2785d5b,train,በዛሬው ዕለት የተመረቀው የጎሎልቻ መስኖ ግድብም በክልሉ በመገንባት ላይ ካሉ 73 የመስኖ ፕሮጀክቶች አንዱና ትልቁ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.334,8.156,0.723,9.334,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eef459da637e,train,መንግስት የአርብቶአደሩን ችግር በመረዳት እያደረገላቸው ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,5.534,4.541,0.993,5.534,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_991b1ea64656,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅን አተገባበር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.893,8.454,0.942,9.893,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f90c99d2758d,train,የጤና ፕሮግራሞችን ተፈፃሚነት ለመከታተል፣ እቅዶችን ለማውጣት እና ሥራዎችን ለመገምገም አስፈላጊ የመረጃ ምንጭ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_2c1f93e6ac12,am,7.854,6.746,1.107,7.854,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb830ed9a3ef,train,በቦርዶዲ ወረዳ ጎሎልቻ ቀበሌ አርብቶአደሮች በሰጡት አስተያየት የግድቡ መገንባት ለእንስሳት ውሀ ፍለጋ የሚሄዱትን ረጅም ርቀት አስቀርቶላቸዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.774,8.019,0.939,9.774,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fd3f47db2b4,train,በአውደ ጥናቱ ላይ  የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤን ጨምሮ ሌሎችም የስራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_2c1f93e6ac12,am,16.373,13.911,1.18,16.373,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33f96b0bf22a,train,ህብረተሰቡም የልማት ፕሮጀክቶችን በመጠበቅና በመንከባከብ  የበኩሉን ሚና መወጣት እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,7.973,6.158,1.41,7.973,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82272f2bfbbd,train,ዩኒቨርስቲው በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ካስመረቃቸው 3 ሺህ 295 ተማሪዎች መካከል 67 የሚሆኑት በዶክትሬት፣ የተመረቁ መሆናቸው ታውቋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,8.774,7.523,1.25,8.774,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_846bb8e7d5ff,train,አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ዘመኑን በሚመጥን ቴክኖሎጂ ታግዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሚዲያ ሆኖ ለመዝለቅ የሚያስችሉ ተግባራትን  አጠናክሮ መቀጠሉን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ  ሙሉቀን ሰጥዬ ተናገሩ።,spk_2c1f93e6ac12,am,12.373,10.99,0.658,12.373,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1718e3e66916,train,ለአገልግሎት የበቁ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችም የህዝቡን ተጠቃሚነት በማሳደግ የብልጽግና ጉዞን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ናቸው ብለዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.254,8.19,0.426,9.254,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0326245fb2f,train,በዚህም አገልግሎቱ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የማከናወን፣ የመምራት፣ የማስተባበር፣ የመደገፍ፣ የምዝገባ መረጃዎችን የማስተዳደር እና የማደራጀት፣ በብሔራዊ ደረጃ በመረጃ ቋት አደራጅቶ የመያዝ ሀላፊነት ተሰጥቶታል።,spk_2c1f93e6ac12,am,13.573,12.297,0.922,13.573,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82e296e93215,train,በአሁኑ ወቅትም የተለያዩ ቋንቋዎችን በመጠቀም በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን ፣ በጋዜጣ እና በሌላውም የመገናኛ ዘዴ የሕዝብ ድምጽ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.373,8.268,0.755,9.373,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b76154590abe,train,የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የካሳቫ ስታርች ምርት የአዋጭነት ጥናትን ለፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።,spk_7400b97d1e49,am,12.053,10.619,0.633,12.053,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb7ad172bae2,train,የጀመሩትን የማህበራዊ አገልግሎትና የልማት ስራ አጠናክረው በማስቀጠል የቤተሰብና የማሕበረሰብ  ብልጽግናን እውን ለማድረግ ተግተው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።,spk_7400b97d1e49,am,10.014,8.83,0.329,10.014,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2868a66d6429,train,የትህነግ ቡድን የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል በመጠለያ ማዕከላትና በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ ለተፈለገው ዓላማ እንዳይውል እያደረገ እንደሚገኝም የሰሞኑ የህፃፅ መጠለያ ጣቢያ ማስረጃ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,17.694,14.077,0.648,17.694,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_483e9fbf2ac4,train,እሳቸውን ጨምሮ ሌሎች የሀገር ሽማግሌዎች የህዝብን ሰላምና አንድነት ለሚያጠናክሩ ተግባራት ትኩረት ሰጥተው እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ገልጸው፣  በተለይ የጋሞ ህዝብ የሰላም እሴቶችን ወደሌሎች አካባቢዎች ለማስፋት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,17.053,14.457,0.545,17.053,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee2e264b2d63,train,የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ አመራሮችና ባለሙያዎች  በባሕር ዳር ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤቶችን የመገንባትና  ችግኝ የመትከል ተግባር ዛሬ አስጀምረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,10.733,9.89,0.426,10.733,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3523bfb63c34,train,በዚህ ወቅት የቅርንጫፍ ፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ እንዳመለከቱት፤  የብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር የልማት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_7400b97d1e49,am,8.573,8.226,0.0,8.573,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1638265a5fa2,train,የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው፤ የፓርቲው አመራሮችና ባለሙያዎች የአቅመ ደካሞችን ቤት ገንብተው  ለማስረከብ የጀመሩት ተግባር በአርያነት የሚወሰድ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,14.334,12.887,0.31,14.334,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_552ec730977b,train,የጸጥታ መዋቅሩ የህግ የማስከበር ተልዕኮውን በተናበበና በተቀናጀ መንገድ እየተወጣ መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ወደ ተሟላ ሰላም እንዲሸጋገር ክፍተቶችን የማረም ስራዎች በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡,spk_7400b97d1e49,am,15.04,13.856,0.501,15.04,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aac708623b8,train,ባለፉት ዓመታት ለሀገር ውስጥ የመድሃኒት አምራቾች በተፈጠረው ምቹ ሁኔታ የሀገር ውስጥ የመድሃኒት ምርት የገበያ ድርሻ ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ገለጹ።,spk_7400b97d1e49,am,12.614,11.178,0.0,12.614,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7ea363f78e7,train,የጤና አገልግሎትን ጨምሮ በከተማዋ በወጣቶች እየተከናወነ ያለው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ችግር በማቃለል እርስ በርስ መተሳሰብ እንዲጎለበት አድርጓል ያሉት ደግሞ የከተማው ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሃላፊ መላኩ አየለ ናቸው።,spk_7400b97d1e49,am,15.653,14.997,0.331,15.653,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6236d2d80a78,train,በዚህም የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም ሰብዓዊ ድጋፍ በማሰባሰብ ላልተገባ ዓላማ እያዋሉ የሚገኙ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,11.614,10.976,0.333,11.614,-31.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4ae52cfd928,train,በክልሉ የቤተሰብና የማሕበረሰብ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  ይርጋ ሲሳይ ገለጹ።,spk_7400b97d1e49,am,11.934,10.522,0.0,11.934,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c75f3b7ed14f,train,በባህርዳር ከተማ 1ሺህ 446ኛው የኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል ዛሬ በድምቀት ተከብሯል።,spk_7400b97d1e49,am,7.253,6.46,0.487,7.253,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d960470c6b14,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በዚሁ ወቅት ፥ የሀገር ውስጥ የመድሀኒት ማማረት አቅምን ለማሳደግ ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውንና አርማወር ሀንሰን ኢንስቲትዩት በጥናትና ምርምር በመደገፍ  ውጤት ማስገኘቱን አንስተዋል።,spk_7400b97d1e49,am,15.213,13.784,0.43,15.213,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc2ea156b27,train,ችግራቸው ተለይቶ እንደገና እንደ አዲስ ሊገነባላቸው ስራው ዛሬ በመጀመሩ መደሰታቸውን በመግለጽ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.893,8.747,0.386,9.893,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_900c3e7c5ba1,train,ይህም የሕዝቡን ዘላቂ ብልጽግና ለማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,4.293,3.573,0.354,4.293,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e12e149af5,train,በተለይም በሚከናወኑ ፕሮጀክቶችና ዘላቂ ሰላም ግንባታ ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,6.293,5.926,0.367,6.293,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f6e7a68252c,train,በጥናቱ አጠቃላይ የቢዝነስ ሁኔታ እና የገበያ ጥናት መደረጉን የገለጹት ደግሞ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ስራ አስኪያጅ ሽፈራው ሰለሞን ናቸው።,spk_7400b97d1e49,am,11.454,9.948,0.488,11.454,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc9cde14c14e,train,ሰላም ለማደፍረስ የሚሞክሩ ጽንፈኛ ሃይሎችን በማጋለጥና ለሰላም ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም ማስቀጠል እንደሚገባ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_004c9b010801,train,ቀደም ሲል ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ስራዎች የነበራቸውን ከፍተኛ ሚና አንስተው፤ በቀጣይም አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.934,8.961,0.658,9.934,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c7b85a55710,train,በዓሉ ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ልዩ ዕድል ይዞ መጥቷል መምጣቱን ጠቅሰው እድሎችን በእግባቡ በመጠቀም በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች መሰራታቸውን አንስተዋል።,spk_7400b97d1e49,am,11.854,11.049,0.0,11.854,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b62bf15d9637,train,ሁለተኛ የስልጣን ዘመናቸውን ያሸነፉት ፕሬዝዳንት አኩፎ በቀጣይ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ የተመታውን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት እና ከፍተኛውን የስራ አጥነት ለመቀነስ እንደሚሰሩ ይጠበቃል።,spk_b8db0ef426e8,am,13.174,12.478,0.0,13.174,-18.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5d94f1b9980,train,የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ እ.አ.አ በ1941 የተመሰረተ ሲሆን በቻይና በውጭ ቋንቋዎች ጥናት ላይ ትኩረት አድርጎ የተቋቋመ የመጀመሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።,spk_b8db0ef426e8,am,13.534,12.943,0.0,13.534,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_706d26df6aa8,train,ለሞትና ለጉዳት የተጋለጡት ስደተኞቹ ከየመን ወደ ጅቡቲ ሲጓጓዙ መሆኑን ገልጿል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-17.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e3bc16cd945,train,እሱና ሌሎች 25 ሰዎች በጅቡቲ ኦቦክ ግዛት በሚገኘው የድርጅቱ የአደጋ ምላሽ ማዕከል ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑንም አመልክቷል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-17.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ce3ac42b60d,train,በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ግዮርሞ ሎቬዝ ማህሊላን በጤናው ዘርፍ የህክምናና የባለሙያዎች ስልጠና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b8db0ef426e8,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2846373aa426,train,የመልካምነት አሻራቸው ለትውልድ እንዲተላለፍ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበኩሉን ድርሻ ያበረክታል ብለዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,7.234,6.311,0.339,7.234,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a0e49547f90,train,የወልዲያንና አካባቢውን ሰላም ለማስከበር  የሃይማኖት አባቶችና ሽማግሌዎች እያደረጉት ያለውን  ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_f2197237b91f,am,4.593,4.593,0.0,4.593,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01d399d6fe6a,train,የፕላስቲክ ኢንዱስትሪው በአካባቢ ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት በዘላቂነት ለመቅረፍም ስራ ፈጣሪዎችን በማደራጀት የፕላስቲክ ምርቶችን ለታዳሽ ሃይልና መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_f2197237b91f,am,12.873,11.053,0.479,12.873,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2dac8f258f81,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ጸሓፊ አበራ ሉሌሳ በበኩላቸው፤ ማህበሩ ኮሚሽኑ የያዛቸው እቅዶች እንዲሳኩ ባሉት መዋቅሮች በመታገዝ ትብብሩን እንደሚያጠናክር አረጋግጠዋል።,spk_f2197237b91f,am,8.313,7.01,0.0,8.313,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_02ad7129d8c8,train,የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ጉዳይ ከብሔራዊ ደህንነት አጀንዳ፣ ከማህበራዊ ዋስትና፣ ከዘላቂ ልማትና ሰላም ማስፈን ጋር የተያያዘ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_f2197237b91f,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_032d01c29217,train,መንግስት ጠባቂነትን በማስቀረት ለአደጋ ስጋት በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት የያዘው አቋም ተገቢ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-17.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9354ebcd6791,train,በአራት ወረዳዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን  ጠቅሰው በመገናኛ ብዙሃን የታገዘ የመከላከል ስራ መጠናከሩንም ተናግረዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,11.233,9.806,0.328,11.233,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_891250433026,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት የተጉ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት ነበሩ ሲሉ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ፡፡,spk_f2197237b91f,am,15.393,14.636,0.0,15.393,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad9c238624a9,train,7ሺህ 800 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ባለውና በአስደናቂ መልከዓ ምድር በታጀበው ፓርክ  ውስጥ  እሳተ ገሞራዎች፣ ሰፋፊ ሀይቆች፣ ደንና  ማራኪ ተራራማ መልካ ምድር ያለው ሲሆን ፓርክ አመቱን ሙሉ  ዝናብ  ያገኛል፡፡,spk_f2197237b91f,am,15.393,12.102,0.729,15.393,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99d4a64a23b3,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኀላፊ አሰኬር መሐመድ በበኩላቸው የጋራ ተግባቦቱ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል፣ በፍጥነት ምላሽ ለመስጠትና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችል ነው።,spk_f2197237b91f,am,9.954,9.615,0.0,9.954,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0737d374c6e5,train,በማንኛውም ጊዜና መነሻ የሚፈፀመውን ጥቃት ለመከላከልና ለመቀነስ በቀጣይነት ለሚሰሩ ስራዎችም ተግባቦቱ የላቀ ፋይዳ ያለው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,11.393,11.393,0.0,11.393,-19.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c29ba35ea12,train,በውይይቱ የተሳተፉ የምክር ቤቱ አባላት እንደገለጹት፤ በራስ አቅም የሚከናወን የሰብዓዊ እርዳታ ምላሽ አሰጣጥ ለሉዓላዊነት መከበር ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው።,spk_f2197237b91f,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40126fc95320,train,ከትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ርምጃዎች መካከል የመምህራንና የትምህርት አመራሩን ብቃትና ትጋት ማሳደግ ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ይህም ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,7.593,7.593,0.0,7.593,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7a8fa5348e9,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-19.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11f7155ed633,train,ሰውነትን ከዘርና ከሃይማኖት ያስበለጡ በሁሉም ዘንድ የሚወደዱ እና በንግግር ለዛቸው ለሁሉም አርአያ የሆኑ አባት  መሆናቸውን አንስተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,12.233,8.937,1.04,12.233,-22.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_627c7c838021,train,በውይይቱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር፣ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ማህበራት እና የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት ምክር ቤት እንዲሁም የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ አመራር አባላት ተሳትፈዋል።,spk_f2197237b91f,am,24.593,19.822,0.0,24.593,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_313c7c4fb16a,train,የመምህራን እና የትምህርት አመራሮችን ብቃት ሳያረጋግጡ የትምህርት ጥራትን በተሟላ መንገድ ማምጣት እንደማይቻል ተናግረዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,4.873,4.873,0.0,4.873,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f088787e5b1,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ፉአድ መሐመድ የምርጫ ሂደቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95b39468b376,train,ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ  የተሳተፈችው ወጣት ርቅያ መሀመድ በሰጠችው አስተያየት፤ በየአካባቢው  የሚደረግላቸው አቀባበል እና መስተንግዶ የማሕበረሰቡን መልካም እሴት ያየሁበት አጋጣሚ ነው ብላለች።,spk_f2197237b91f,am,22.794,20.613,0.0,22.794,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f75d6be8172b,train,እንዲሁም የማህበረሰቡን ጤናማ ግንኙነት በማሳደግ በሰላም ግንባታ ረገድ የላቀ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_f2197237b91f,am,8.034,6.749,0.438,8.034,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66af119ebe06,train,እድሜያቸውን ሙሉ ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት መጠናከር የሰጡ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት እንደነበሩ አመላክተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,8.954,8.466,0.0,8.954,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_deb597b77d78,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በሱዳን በተከሰተው ግጭት ተፈናቅለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር እያካሄዱ ነው።,spk_f2197237b91f,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-16.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_b020fa8e5626,train,"ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች"" በሚል መሪ  ሀሳብ  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን   በአሶሳ ከተማ አክብሯል።",spk_f2197237b91f,am,14.233,12.788,0.0,14.233,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f65842f7a21,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ  የተከበረው  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን  በዓለም ለ25ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ22ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመልክቷል።,spk_f2197237b91f,am,11.313,10.729,0.0,11.313,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e21b7726de87,train,በመድረኩ በኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲና አዋጅ፣ ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፍን የተቋማት ተሳትፎና ሚናቸውን እንዲወጡ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-18.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b015561916f4,train,የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሓዱሽ ሱባጋዲስ፤ የክልሉ ወጣቶች የጦርነትን አስከፊነትና የሰላምን ዋጋ በተጨባጭ ያውቁታል ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.014,15.592,0.421,16.014,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af95d61733c3,train,በደብረ ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል የደም ባንክ አገልግሎት ተጠሪ አቶ አስራት መለሰ፤ አሁን ላይ በሆስፒታሉ ደም ለሚፈልጉ ታማሚዎች በቂ የደም ክምችት መኖሩን አረጋግጠዋል።,spk_b94f8b216305,am,14.573,13.805,0.367,14.573,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90f7bf58c799,train,ከቃለህይወት ቤተክርስቲያን የመጡት  ሙሴ አያሌው በበኩላቸው፤  ሰላም ፀንቶ እንዲቀጥል  ምዕመኑን በማስተማር ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.414,9.781,0.632,10.414,-23.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0e22a9a8d490,train,በዚህም በካሳቫ ምርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት አዋጭ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን ተናግረዋል።,spk_b94f8b216305,am,8.133,7.518,0.615,8.133,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d967c854542b,train,የዓለም ጤና ድርጅት በጃፓን መንግስት ትብብር በትግራይ ክልል ለሚገኙ ሶስት ሆስፒታሎች የመልሶ ግንባታና የአምቡላንስ ድጋፍ አድርጓል።,spk_b94f8b216305,am,11.094,10.506,0.588,11.094,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f42aa5526b95,train,ወጣቶች የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም የሰላም እሴት ግንባታ ላይ እንደሚሰሩ ጠቁመው፤ በዚህም የሚታይ ውጤት መምጣቱን አንስተዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.373,9.663,0.71,10.373,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7cbcd7e5736,train,አቶ ካዎ ኤልዶ ኤማኔ የተባሉ ሌላው የሀገር ሽማግሌ በበኩላቸው የአካባቢያቸውን ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ,spk_b94f8b216305,am,10.414,10.047,0.366,10.414,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b05f1c1456a,train,የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን ገልፀው፤ ድርጅቱ ከመንግስትና አጋር አካላት ጋር በመሆን የጤና ስርዓቱን ለማጎልበት ላበረከተው አስተዋፅኦ አመስግነዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.134,15.28,0.419,16.134,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6857569efe34,train,ምክር ቤቱ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የማብቃት ሥራ እንዲሳካ ድጋፍና ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ዛሬ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,20.854,19.191,0.596,20.854,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_403ceb618104,train,የትህነግ ቡድን በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፉ ተደራሽ እንዳይሆን በማስተጓጎል፤ ድጋፉን ከችግረኛ ዜጎች በመንጠቅ ዳግም የሕዝብ ጠላትነቱን እያረጋገጠ እንደሚገኝም አብራርተዋል።,spk_b94f8b216305,am,15.053,14.327,0.368,15.053,-27.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8434751c9d7,train,ትህነግ ሰብዓዊ ድጋፍ ለፖለቲካ ዓላማ ለማዋል የሚያደርገውን ጥረት ሁሉም ሊገነዘበው እንደሚገባም ጠቅሰዋል።,spk_b94f8b216305,am,9.053,7.937,0.457,9.053,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_205ad920b23d,train,ሴቶች በሁሉም መስክ መሪ ተዋናይ እንዲሆኑ በእውቀት፣ በአስተሳሰብና በክህሎት መዳበር እንዳለባቸው ጠቁመው፤ ለዚህም  ዩኒቨርሲቲው ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸውን ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b94f8b216305,am,17.093,15.581,1.187,17.093,-24.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6e6cdf296ac3,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዚሁ ወቅት፣አረንጓዴ አሻራ ትውልድ ተሻጋሪ ከሆኑ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ ነው ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.893,10.177,0.717,10.893,-25.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66f3f5a2cf78,train,መንግስት የጤና ስርዓቱን ፍትሀዊነት እና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የፖሊሲ ክለሳ ማድረጉን በማውሳት፥ ለሀገር ውስጥ የመድሃኒት አምራቾችም ከውጭ ምንዛሬ አቅርቦት ጀምሮ በርካታ ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን ገልጸዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.534,16.143,0.391,16.534,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6a68db9f611,train,በዚህም ለህብረተሰቡ አብሮነትና ለዘላቂ ሰላም ግንባታ አዎንታዊ ሚና እንዲጫወቱ እየተደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.334,9.964,0.37,10.334,-25.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_685a2c4e7c6f,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እስከ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_b94f8b216305,am,5.293,4.92,0.373,5.293,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ad93a1f0bea,train,የሃይማኖት ተቋማት እና የባህል መሪዎች በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸውን ተሰሚነት በመጠቀም፣ የጋራ መግባባትን፣ መቻቻልንና ፍቅርን ማስረጽ እንደሚጠበቅባቸው ጠቁመዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.934,7.543,0.391,7.934,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2c8c95691d48,train,የአፍሪካ ሕብረት መናኸሪያ፣ የዲፕሎማሲና የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለ2025 የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት መስተንግዶ የተመረጠችው በከንቱ አይደለም።,spk_efb391a67d78,am,10.614,9.952,0.0,10.614,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_46efa4c22517,train,ከዚህ በፊት ግን በበጀት እጥረትና በተለያዩ ምክነያቶች ባቀዱት ልክ መድኃኒት አይገዙም ነበር ያሉት ሚኒስተር ዴኤታዋ ይህ ችግር መፈታቱ ከጥራት አንፃር ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.014,8.08,0.0,9.014,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b981586b5fb5,train,ከዚህ ቀደም በተበታተነ መልኩ በተለያዩ ተቋማትና ፕሮግራሞች ሲመሩ የነበሩ የመጠጥ ውሃ የጉድጓድ ቁፋሮና የመስመር ዝርጋታ ፕሮጀክቶችን በተቀናጀ አግባብ መምራት በመቻሉ በንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ላይ አዎንታዊ ለውጥ መታየቱንም አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,14.094,11.164,0.345,14.094,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8f846c1a9c53,train,ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ልማት በሰጠችው ትኩረት የሁለንተናዊ ብልፅግና መሰረት እየገነባች መሆኑን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።,spk_efb391a67d78,am,9.094,8.372,0.722,9.094,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f29b99071a37,train,እንዲሁም በትምህርትና በጤና ተቋማት የንፁህ መጠጥ ተቋማትና መፀዳጃ ቤቶችን በመገንባት ማገዙን ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.013,5.438,0.0,7.013,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4f713b2515e8,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ የሚተገበረው ይሄው ፕሮጀክት አደጋን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን የአደጋ ተጎጂዎችን በአስቸኳይ ወደ ህክምና ተቋም ለማድረስ  ያስችላል ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,12.133,10.898,0.0,12.133,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_edfabffad176,train,ኮሚሽነሯ በመድረኩ ላይ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉና ላለመግባባት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ዘላቂነት ባለው መንገድ ተነጋግሮ መፍታት ይገባል።,spk_efb391a67d78,am,8.694,6.425,0.627,8.694,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a676a9d9c2b,train,የህክምናውን ዘርፍ ዲጂታላይዝ ማድረግም ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ወቅቱ የሚጠይቀው እስገዳጅ ሁኔታ መፈጠሩንም አብራርተዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,5.934,4.068,0.0,5.934,-45.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89890313970d,train,በፕሮጀክት ግንባታውም 58 ኪሎ ሜትር የውሀ መስመር ዝርጋታ፣ 56 የውሃ ማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ አራት የማጠራቀሚያ ጋኖችና ስድስት የእንስሳት ማጠጫ ቦታዎች መካተታቸውም ተመልክቷል።,spk_efb391a67d78,am,9.493,8.98,0.514,9.493,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3738e11d1968,train,ሌላኛው አስተያየት ሰጪ መሀመድ አሪፍ በበኩላቸው ቤተሰባቸውን ለማስተዳደር ገቢያቸው በማነሱ ቤታቸውን ማደስ ባለመቻላቸው ክረምት በመጣ ቁጥር ይቸገሩ እንደነበር ይገልጻሉ።,spk_efb391a67d78,am,9.014,8.656,0.0,9.014,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1c5274e0f6d4,train,በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን የፌዴራል መንግስት በመደበው 483 ሚሊዮን ብር በጀት የንጹህ መጠጥ ውሀ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀመረ።,spk_efb391a67d78,am,7.774,7.257,0.0,7.774,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9f211f6974b4,train,በድሬደዋ አስተዳደር በዘንድሮ ዓመት ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ 138 ሺህ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።,spk_efb391a67d78,am,7.394,5.721,0.358,7.394,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_77005be8749b,train,በጉብኝታቸው ወቅት የሀምበሪቾ ተራራ 777 ደረጃዎች ወጥተው ለዞኑ አስተዳደር ደረጃዎቹን ጨምረው እንዲገነቡ የቤትሥራ ሰጥተው ነበር።,spk_efb391a67d78,am,8.493,7.232,0.0,8.493,-41.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8ce34cb57b4,train,በመርሃ ግብሩ ከሚካሄዱት የስፖርት ውድድሮች መካከል ቅርጫት ኳስ፣ ሩጫ፣ የእግር ኳስና ሌሎችም እንደሚገኙበት ኮሚሽነር ጃይኮብ ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e889398c97e4,train,መንግስት ከድርጅቱ ጋር በመቀናጀት በተለይ በድርቅ በሚጠቁ የቦረናና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች ተመሳሳይ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መገንባቱን አስታውሰዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d70c975486d,train,በተለይ ወጣቶች የድሬዳዋን የጎርፍ አደጋ ለመከላከልና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆናቸውን  ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2da1372c6150,train,ከሰሞኑ የዚሁ ሁነት አካል የሆነው እና  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የተገኙበት የጋምቤላ ስታዲየም አካባቢ የጽዳት ዘመቻ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_efb391a67d78,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d24fb62f2ebf,train,የማህበረሰብ መር የተፋጠነ የውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሐይጅን ፕሮጀክት(ኮዋሽ) የፕሮጀክት አስተባባሪ አብርሃም መንገሻ በበኩላቸው ፕሮጀክቱ የአምስት ዓመት ቆይታ እንዳለውና በ40 ወረዳዎች እየተተገበረ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,14.973,10.805,0.0,14.973,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_10669eda7ff7,train,ከተሰናዱት ሁነቶች መካከል የአካባቢ  ጽዳትና እንክብካቤ፣  የስፖርት ውድድሮች፣ የድጋፍ ሰልፎችና ሌሎች የልማት ሥራዎች እንደሚገኙበት የጽህፈት ቤት ኃላፊው ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.053,8.205,0.444,9.053,-39.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f97e6d5e4dab,train,ሀገራዊ ምክክር መላ ኢትዮጵያውያንን ግልፅ በሆነ መንገድ በማሳተፍ ችግሮችን በሚያግባባ ሁኔታ በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ነው ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን ገለፁ።,spk_efb391a67d78,am,10.133,8.841,0.0,10.133,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ae9b30234c1,train,በመሆኑም የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከፍፃሜ መድረሱን በማስመልከት እስከ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቅ የተለያዩ ሁነቶች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.493,8.555,0.378,9.493,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8374020d3abe,train,ባለፉት ዓመታት ከህብረተሰቡ፣ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከአገር ሽማግሌዎች፣ ከአባ ገዳዎችና ከሀደ ሲንቄዎች ጋር በተሰሩ ስራዎች ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.293,7.973,0.321,8.293,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aae77047fc08,train,በዚህም የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በማሳለጥና ጥራትን በማሳደግ የማህበረሰቡን ጤና የተሻለ ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.733,7.161,0.0,10.733,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f77d14267cd4,train,ዩኒቨርሲቲው ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያግዘውንና ከ2024 እስከ 2028 ለአምስት ዓመት የሚመራበትን ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባቱን ገልጸዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,11.174,10.636,0.0,11.174,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d276c92be3c0,train,በዚህ ረገድ ላለፉት 30 ዓመታት ሲያገለግል የነበረውን የጤና ፖሊሲ በአዲስ መተካት መቻሉን ጠቅሰው፥ ይህም የጤና ስርዓትና አገልግሎት ጥራትን፣ፍትሃዊነትና ተደራሽነት ለማሻሻል እንደሚያስችል አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,13.653,10.873,0.519,13.653,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ba4408c0c559,train,የሚኤሶ እና አሰቦት ከተሞችን ጨምሮ በአፈርና ውሀ ጥበቃ ፣ በአካባቢ ሰላም፣ በማዕድ ማጋራት፣ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ  ዜጎችን በመርዳትና በመሳሰሉት እስከ አሁን ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,15.573,10.602,0.0,15.573,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_73acbd29c5b3,train,በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ይህን ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው።,spk_efb391a67d78,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-37.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea073e0e83e8,train,የኢትዮጵያ እውነት እንደ መስቀሉ ሁሉ አቧራውን ጥሶ፣ አፈሩን አፍልሶ፣ ቆሻሻውን ደርምሶ ይገለጣል። የወጓት ያዩዋታል። ከላይ ሆነው እንዳዩዋት ሁሉ፣ ከታች ሆነው ይገረሙባታል።,spk_efb391a67d78,am,11.414,9.437,0.0,11.414,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d9f9ffd05e62,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥን በማሻሻል የተጎጂን  ህይወት መታደግ ያለመ የአንድ አመት ፕሮጀክት ወደ ትግበራ ማስገባቱን ገለጸ።,spk_efb391a67d78,am,9.774,9.001,0.325,9.774,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be130b5f9c22,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።,spk_efb391a67d78,am,3.273,3.273,0.0,3.273,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c1a0aa6c907b,train,በቀዳማይ ልጅነት መርሃ ግብሩ ከሚካተቱ ተግባራት አንዱ የማህበረሰብ የህጻናት ማቆያ እና የመጫወቻ ማዕከላትን ማስፋፋት እንዲሁም ህጻናት በቅድመ መደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር በጨዋታ የመማር የትምህርት ዘዴ እየተማሩ አዕምሯቸው እና አካላቸው ዳብሮ ለቀጣይ ሽግግር ዝግጁ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡,spk_efb391a67d78,am,19.093,16.535,0.0,19.093,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7df05341dfd6,train,የዩኒቨርሲቲውን ሴኔት ህግ ከራስ ገዝ አዋጅና ከማቋቋሚያ ደንቡ ጋር እንዲጣጣም ማድረግ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ መሆኑንም ተጠባባቂ ፕሬዚዳንቱ አንስተዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,9.133,8.792,0.342,9.133,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_81128bbf4c3a,train,ባብዌ የማእድን ዘርፍ ለማሳደግ እየሰራች መሆኗን አስታወቀች፡፡,spk_2781999af248,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc9fcb19cc2,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ሱዳን የመጀመሪያን ድል ያገኘች ሀገር ሆናለች።,spk_2781999af248,am,5.173,4.87,0.303,5.173,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb3e2a86666,train,ኢትዮጵያ ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ የተሳተፈችበት የአፍሪካ ዋንጫ,spk_2781999af248,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2417863f3e9,train,የአሸናፊ ሽልማት እ.አ.አ በኮትዲቭዋር ከተካሄደው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሰባት ሚሊዮን ዶላር ሽልማት የ43 በመቶ ብልጫ አለው።,spk_2781999af248,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d816781a21d,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.053,8.692,0.0,9.053,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_182a2078c32e,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎትን በማስፋፋት የአገልግሎት አሰጣጥን ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና የዜጎችን እንግልት የማስቀረት ጉዳይ ልዩ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑም ተመላክቷል።,spk_de3283a4ef38,am,11.774,11.125,0.0,11.774,-42.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7110f3a036e,train,"ጥንታዊ የሸካቾ ነገሥታት መቀመጫ በሆነችው አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ የሸካቾ የዘመን መለወጫ በዓል  ""ማሽቃሬ ባሮ"" የፌደራልና የክልል የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት እንደሚከበር ተመላክቷል።",spk_de3283a4ef38,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-39.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3b543f3ff1b,train,ለበለጠ ስኬት በህብረትና በአንድነት መትጋት እንደሚያስፈልግ በቅኔና በተለያዩ ክዋኔዎች የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9102bd9941f,train,"በመሆኑም  ""ማሽቃሬ ባሮ"" ያሉትን የአብሮነት፣ የፍቅር፣ የሥራ ባህልና መሰል እሴቶች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ገልጸዋል።",spk_de3283a4ef38,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-40.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd20d1c3b3f7,train,የዘንድሮ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ በሚያጎላ መልኩ በብዝሃነት ደምቆ እንደሚከበር ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32fd64181a13,train,ዩኒቨርሲቲውም በአቅራቢያው ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ጋር የጀመረውን ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው መድረኩ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝና ቀጣይ ስራዎች ላይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.813,11.427,0.0,11.813,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7d7e8fd267,train,ይህም ተማሪው በስርቆት ሳይሆን ውጤት ጠንክሮ በመስራት የሚገኝ መሆኑን በማመን እየሰራ መሆኑን የሚያመላክት ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,6.494,6.149,0.344,6.494,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e57fa6cf2833,train,የዘመን መለወጫ በዓሉ የህብረተሰቡን አብሮነትንና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊ መስተጋብር መሰረት ከመሆኑም ባለፈ ጠንካራ የሥራ ባህልና መልካም ስነምግባርን የሚያበረታታ መሆኑ ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.334,10.648,0.312,11.334,-41.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae9172958905,train,በትምህርት ዘመኑ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የትምህርት ስርዓቱን ስብራት ለማከም እየተደረጉ ያሉ የሪፎርም ስራዎችና በፈተና አስተዳደር ስርዓቱ ላይ የተተገበረው ሪፎርም አስተዋፅኦ እንዳለው አንስተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.493,11.145,0.349,11.493,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd71484bb62d,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ህብረተሰቡን እየደገፈና የወጣቶችን ተሳትፎና የመረዳዳት ባህልና እሴትን እያጎለበተ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_025d9ab520c5,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እያገለገሉ የነበሩት አቶ አብዱራህማን ሩቤ ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል::,spk_de3283a4ef38,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-37.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae812f97f1ae,train,አቶ አብዱራህማን ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ::,spk_de3283a4ef38,am,3.454,3.454,0.0,3.454,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bded4c79105a,train,ስድስተኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል።,spk_de3283a4ef38,am,7.173,6.197,0.454,7.173,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4de0b3337d7,train,የደብረ ብርሃንና የደሴ ከተሞች የ2018 የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት የንቅናቄ መድረክ ተካሄዷል።,spk_de3283a4ef38,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b89098a6a41,train,ውይይትና ምክክር አማራጭ ሃሳቦችን በማቅረብ ልዩነትን ለማጥበብና የወል ሃሳብ በማፍለቅ ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው አስረድተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.254,8.562,0.368,9.254,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f8bff9ea2f,train,ሌላኛው ተገልጋይ አቶ ወንድወሰን አሳምነው፤ በከተማዋ ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትን በአንድ ስፍራ ላይ በማግኘት መገልገል መቻል ትልቅ እድል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e29a94b2ba93,train,"የሸካቾ የዘመን መለወጫ በዓል  ""ማሽቃሬ ባሮ"" ያሉትን የአብሮነት፣ የፍቅርና የሥራ ባህል እሴቶች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።",spk_de3283a4ef38,am,9.254,8.414,0.429,9.254,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec0793c41e61,train,ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ 11 ነጥብ 4 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 5 ነጥብ 2 በመቶ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b043a5d33530,train,የሁለቱ ተቋማት ትስስር መጠናከር የሰለጠነ የሰው ሃይልን ከማፍራት በተጨማሪ ለስራ ፈጠራና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ከማፍለቅ አኳያ ሚናው የላቀ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.334,9.017,0.317,9.334,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b353e05aedbb,train,በመሆኑም መሰል ማእከላት በሁሉም አካባቢዎች ቢስፋፉ ህዝቡ ተጠቃሚ ስለሚሆን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,6.413,5.727,0.317,6.413,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f1920451300,train,2 ሺህ 384 ተማሪዎች ከ500 በላይ ያመጡ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,5.013,4.689,0.0,5.013,-41.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c4b32829e26,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በተካሄደ መድረክ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ የጤና አገልግሎትን ፍትሃዊነትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው።,spk_de3283a4ef38,am,14.493,13.262,0.309,14.493,-41.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84df2a2d5365,train,በኤግዚቢሽኑና ባዛሩ ላይ ከ200 በላይ የተለያዩ ምርቶች መቅረባቸው የተጠቆመ ሲሆን ከዛሬ ህዳር 22/2018 ዓ.ም እስከ ህዳር 27 /2018 ዓ.ም እንደሚቆይም ተመልክቷል።,spk_de3283a4ef38,am,13.334,12.417,0.0,13.334,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b23d66e4be20,train,"""ሴራ ላይ ያተኮረ ስራ ስር የለውም አይቆምም"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚዲያ ሰዎች በትምህርታቸው እና በልምዳቸው የነቁ መሆን አለባቸው ብለዋል፡፡",spk_de3283a4ef38,am,9.213,8.817,0.396,9.213,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d254a2bcad29,train,ሀገርን ወደ ብልፅግና የማሸጋገር ጉዞን ለማሳካት፣ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር በውይይትና በምክክር ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ  መግባባትን መፍጠር እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,12.293,11.847,0.0,12.293,-39.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75a68ddedc0e,train,የተቀሩት ተማሪዎችም ከ482 በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ርዕሰ መምህሩ የተመዘገባው ውጤት በትምህርት ቤቱ መምህራንና በአካባቢው ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ደስታና መነቃቃት መፍጠሩን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,15.254,14.645,0.0,15.254,-41.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8ae96e20c11,train,አክለውም፤ የብልጽግና ትርክት እያንዳንዱን ዜጋ፣ እያንዳንዱን ቤተሰብ፣ እያንዳንዱን መንደር ካልነካ የተሟላ ሊሆን አይችልም ነው ያሉት።,spk_de3283a4ef38,am,7.614,7.1,0.0,7.614,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ce12c067337,train,በመሆኑም በርካቶች ወደ ማእከሉ መጥተው በፍጥነት ተስተናግደው እየተመለሱ በመሆኑ ጥሩ ግብረ መልስ እየተገኘ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.053,6.673,0.0,7.053,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c56349df8423,train,በከተማ ደረጃ የከተማ ኮሪደር ብለን ላለፉት ዓመታት ያረጁ ቤቶችን ወደ አዲስ መንደሮች መለወጥ ችለናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በከተማ ላይ የሠራነውን ሥራ ወደ ገጠር ካላመጣነው በስተቀር በከተማ ብቻ ሠርተን ብልጽግናን ልናረጋግጥ አንችልም ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_de3283a4ef38,am,15.053,13.967,0.0,15.053,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fa0ac5027bf,train,በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591 ሲሆን ከሴት 579 መሆኑን ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.133,6.423,0.363,7.133,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41f0d0c7a88b,train,ስትራቴጂክ እቅዱ ዜጎች በሀገራቸው ሰርተው የሚለወጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ በህጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱበትን መንገድ ማመቻቸት፣ የፍልሰተኞችን ህይወትና ደህንነት መጠበቅና ሌሎች ሁኔታዎችንም ማካተቱን ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.493,13.433,0.387,14.493,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e3ab7c6f3c3,train,ከተፈተኞቹ መካከል የትምህርት ቤቱ ተማሪ ካሊድ በሽር 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡ እንዳስደሰታቸው ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-41.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12cfbb027de7,train,ድጋፉም በደቡብ ጎንደር ጋህሳይና በሰሜን ጎጃም ሳንክራ ጤና ጣቢያዎች ለተገነቡ የእናቶች ማቆያ ማዕከላት መሆኑንም ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.493,9.134,0.0,9.493,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cc88aab5205,train,)፡ - ሙስናና ብልሹ አሰራርን ቀድሞ ለመከላከል  የውስጥ ኦዲተሮችን እውቀት፣ ክህሎትና የአገልጋይነት መንፈስ የማሳደጉ ተግባር እንደሚጠናከር የአማራ ክልል  ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_de3283a4ef38,am,12.254,11.413,0.531,12.254,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_827254a86103,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፈረንጆች የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_de3283a4ef38,am,5.694,4.983,0.322,5.694,-42.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9d1ae48eb23,train,ከመድረኩ ተሳተፊዎች መካከል  አቶ ጎበዜ እሸቱ፤ ችግሮች  ለመፍታት በጋራ በመመካከርና መፍትሄ በማበጀት ተመራጭና ተገቢ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.573,7.789,0.391,9.573,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a6cdad6a599,train,ኢትዮጵያ ብዝኃ ማንነት ካላቸው ሀገራት አንዷ መሆኗን ጠቅሰው፤ ባለፉት መንግስታት ብዝሃነትን በአግባቡ ከማስተናገድና ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ከመጠቀም አኳያ ጉድለቶች እንደነበሩ አንስተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.774,11.461,0.312,11.774,-39.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0db9be76766d,train,ትናንት ድንገተኛ የእሳት አደጋ የደረሰበትን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ወደ መደበኛ ስራው ለማስገባት የተለያየ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩንም ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f440079f250,train,በኦሮሚያ ክልል የማያ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታደለ ንጉሴ በበኩላቸው በከተማ መስተዳድሩ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ300 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች በ34 የክረምት በጎ ፈቃድ ተግባራት እንደሚሳተፉ ጠቁመዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.614,13.556,0.329,14.614,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d530c670d2a7,train,"በበዓሉ ላይ ጎልተው ከሚታዩ ክዋኔዎች መካከል ""ዩቦ"" የተሰኘው ባህላዊ የጭፈራ ሥነ ሥርዓት ይጠቀሳል ያሉት አቶ ሙሉጌታ፣ ጭፈራው ወደአዲስ ዘመን መሸጋገርን፣ የቀጣይ ተስፋና ልምላሜን ያመላክታል ብለዋል።",spk_de3283a4ef38,am,13.854,12.635,0.0,13.854,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b61513a5e11,train,ፋይዳ 'ፋይዳ' ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚኖሩ የውጭ ዜጎች ጭምር የሚሰጥ መሆኑ አካታችነቱን በግልጽ ያሳያል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.274,7.992,0.406,10.274,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efccf36109d0,train,አዋጁ በተለያዩ ሙያዎች ሰልጥነው ስራ የሚፈልጉ ዜጎችን ማካተቱ እንዲሁም፣ ኤጀንሲዎች በማህበር ተደራጅተው እንዲሰሩ የሚያደርግ መሆኑ መልካም ነው ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,8.073,7.489,0.0,8.073,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2bc4137e9ecb,train,በትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ደረጃ፣ በቴክኒክና ሙያ እንዲሁም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ችላለች ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea457e8e978c,train,በሣይንስ የታወቁ (የሚመከሩ) ጤናማ እና ጤናማ ያልሆኑ አቀማመጦች እንዳሉ የሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_5bfb1625e435,am,4.994,4.994,0.0,4.994,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b68740e4387,train,የምርጫ ሂደቱም ህዝበ ሙስሊሙ መንፈሳዊና ማህበራዊ አገለግሎትን በመስጠት ጥቅምና ፍላጎቱን ለማስከበር ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው አንስተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.713,8.024,0.0,9.713,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41702c6e0f79,train,በበጎ ፈቃድ የተገነባላቸው ወይዘሮ መሰሉ ዮሐንስ፣ ቀደም ባለው ጊዜ ከልጆቻቸው ጋር ይኖሩበት የነበረው ቤት ያረጀ እና ሊወድቅ የደረሰ መሆኑን ጠቅሰው ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.354,10.684,0.0,11.354,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d216b4c9e617,train,ሌላዋ የእድሉ ተጠቃሚ ወይዘሮ ዘነበች ካሳ በበኩላቸው የመኖሪያ ቤት ችግራቸው በመቀረፉ መደሰታቸውንና ለተደረገላቸው እገዛም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90fbddd1358a,train,እንቅስቃሴ ሳይኖረው ለረጂም ሠዓት መቀመጥን ማዘውተርና እንቅስቃሴ የራቀው ሰውነት፤ ለደም መርጋት፣ ስኳር፣ ደም ግፊት እንዲሁም ለልብ ህመም እና መሰል በሽታዎች የመጋለጥ ዕድሉ ሰፊ መሆኑን ያስረዳሉ።,spk_5bfb1625e435,am,10.313,9.529,0.0,10.313,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50aa3cfba98c,train,ይህም በህብረተሰቡ መካከል ሰላም እንዲሰፍንና አብሮነት እንዲጠናከር እያደረገ መሆኑንም ጨምረው ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6fbdb003285,train,ደረጃውን በጠበቀ አግባብ የተገነቡት ቤቶች  ከአራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.633,5.217,0.0,5.633,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfc9a2358824,train,የቤቶቹ  ግንባታም እርስበርስ በመደጋገፍ ማህበራዊ ችግሮችን ማቃለል እንደሚቻል ምስክር መሆናቸውንና የቤቱ እድለኞችም  ወገን አለኝ የሚል ተሰፋ እንዲሰንቁ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.754,9.47,0.0,10.754,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6820e0188834,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.793,7.29,0.0,7.793,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a66967b1f664,train,•  ሣይንስ በአንድ ቦታ ከ30 እስከ 45 ደቂቃ ላልበለጠ ጊዜ መቀመጥን እንደሚመክር ዶክተር ሰኢድ ይናገራሉ።,spk_5bfb1625e435,am,5.354,4.876,0.0,5.354,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e0123b54e21,train,በቀጣይም ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተቋራጮች፣ ኮንትራክተሮችና የዘርፉ ተዋናዮች የደኅንነትና ጤና ጥበቃ ሥርዓት ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.633,9.463,0.0,10.633,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c3045c003915,train,በዚህም የሥራ ተቋራጮች ለሠራተኞች የግንባታ ደኅንነትና የጤና ጥንቃቄ ግብዓቶችን በማቅረብ በሰዎች ህይወትና ንብረት ላይ የሚደርስን ጉዳት ማዳን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.274,8.714,0.0,9.274,-40.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_360902fb9498,train,ከዚህ ቀደም ለማብሰያነት የምንጠቀመው በአካባቢያችን የሚገኙ ዛፎችን በመቁረጥ ነበር ያሉት ወይዘሮ መድን ዘመናዊ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ መጠቀማቸው ዛፍ ከመቁረጥ እንዲታቀቡ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.194,9.359,0.414,11.194,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b1d0108522de,train,ይህም ከመገጣጠሚያ እና አጥንት ጋር የተያያዙ የአንገት ሥር፣ ማጅራት እና ጀርባ ህመምን መቀነስ እንደሚያስችል አስረድተዋል። በተጨማሪም ያለ ዕድሜ መጉበጥን ለመከላከል ይረዳል ነው ያሉት።,spk_5bfb1625e435,am,10.034,9.347,0.0,10.034,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7772341953c,train,በከተማ አስተዳደሩ  ለተቸገሩ ወገኖች  መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ተችሏል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,4.873,4.873,0.0,4.873,-33.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_98a8d529a808,train,ህዝበ ሙስሊሙ ጠንካራ እስላማዊ ተቋም ለመመስረት የሚያስችለውን የምርጫ ሂደት ማከናወኑ በእውቀት የሚያገለግለውን መሪ በመምረጥ በሀገር አንድነትና ልማት ላይ የበኩሉን እንዲወጣ ያስችለዋል ብለዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,9.914,9.333,0.0,9.914,-34.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ebb42358039,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው እንደገለጹት የትራፊክ አደጋ በአገር ሰብዓዊ ሃብትና ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው።,spk_5bfb1625e435,am,12.713,11.415,0.0,12.713,-35.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f75fba4ecffa,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,10.153,8.576,0.0,10.153,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51db1f6def9c,train,በዞኑ 241  የአንደኛና 10 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_5bfb1625e435,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3aac4c0db36a,train,በተመሳሳይ መሰረታዊ በሆኑ አገልግሎቶች በወሳኝ ኩነት እንዲሁም ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.194,6.741,0.453,7.194,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1bd85d536e31,train,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ከአጋላጭ ምክንያቶች መካከል ከታች የተጠቀሱት ዋነኞቹ ናቸው ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.793,5.131,0.0,5.793,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_edc34d152f29,train,በመላው ሀገሪቱ ከሚገኙ 52 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 47 ዩኒቨርሲቲዎች ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ መሆናቸው ተመላክቷል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4a297eb7c49a,train,የድሬዳዋ ድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙና ኢብራሂም በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ ነፃ የህክምና አገልግሎት በየአካባቢው በመንቀሳቀስ ጭምር በቅንጅት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,14.553,12.176,0.0,14.553,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_141c1756aa59,train,የመደመር መንግሥት ለሰላም በራችን ክፍት፤ እጃችን የተዘረጋ መሆን አለበት ብሎ እንደሚያምን የገለጹት ቢቂላ (ዶ/ር)፤ የሰላምን መንገድ መርጠው ለውይይት የሚመጡ አካላትን ብዙ ርቀት ተጉዞ ይቀበላል ብለዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,13.233,11.561,0.0,13.233,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_147ba070d3ac,train,በማጠቃለያ መድረኩ የእጅ ሥራ ምርቶቻቸውን ያቀረቡ አካል ጉዳተኛ አምራቾች በሰጡት አስተያየት የኮሪደር ልማቱ ለአካል ጉዳተኞች እንቅስቃሴና የሥራ ውጤታማነት ምቹ ምህዳር መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.313,10.227,0.0,12.313,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_adbdfc63192e,train,አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደረጉ ሌሎች የልማት ሥራዎችም መከናወናቸውን በመጥቀስ፥ በቀጣይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አካታች የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.993,10.001,0.0,10.993,-35.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35ad1ee78bea,train,በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነቶች በሀገር በቀል እሴቶች መፈታት አለባቸው የሚለው የመደመር መንግሥት ዕሳቤ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_5bfb1625e435,am,13.954,12.037,0.438,13.954,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8d2ec4735c4,train,መንግስት በዘላቂነት ስደተኞች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ እየተገበራቸው ላሉ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የቴክኒክና የገንዘብ ትብብሩን ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.993,10.386,0.0,10.993,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b71b395f4896,train,በመንገድ ደህንነት ቀን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች የሚታወሱ መሆኑን በመጠቆም እ.አ.አ በ2030 በአህጉሪቱ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት በ50 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.194,11.495,0.0,12.194,-33.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b02dfc15720e,train,የዑለማዎች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ስርዓት ከጁምአ ሶላት በኋላ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት በሚገኘው የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላማዊ ማዕከል ተካሂዷል።,spk_5bfb1625e435,am,13.473,12.057,0.0,13.473,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ddb7e137e11f,train,የምርጫው ሂደቱ አሳታፊ፣ ሰላማዊና ፍትሕዊ በሆነ አግባብ መካሄዱም ህዝበ ሙስሊሙ የሚፈልጋቸውን ኃይማኖታዊ አገልግሎቶች በማስገኘት ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.713,8.915,0.0,9.713,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6656cd7a3b2a,train,ዜጎች እና ተቋማት ለፋይዳ መታወቂያ ያላቸው ግንዛቤ እያደገ መምጣቱ ለአገልግሎቱ ተደራሽነት መስፋት አስተዋጽኦ ማድረጉን አብራርተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.513,6.702,0.316,7.513,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4af21d794f62,train,አሁን ላይ የውሃ ተቋማቱ በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉ ለደንበኞቻቸው በቂና ንጽህናው የተጠበቀ ውሀ  ማቅረብ እንደቻሉ ተናግረዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,8.713,8.286,0.0,8.713,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_092f89d30e40,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ የረጅም ጊዜ ታሪክ አላት።,spk_5bfb1625e435,am,8.073,7.601,0.0,8.073,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c6626e95585,train,የመደመር መንግሥት ከማህበረሰቡ የተቀዳውን ሀገር በቀል እሴት ወደ ፖሊሲና ስትራቴጂ በመቀየር ዘላቂ ሰላም ማምጣት የሚቻለው በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው የሚል ጽኑ አቋም መያዙን ገልጸዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,11.034,10.272,0.0,11.034,-34.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_280c91815dc0,train,የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላም ማዕከል የዑለማዎች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ዋና አስፈፃሚ ሀሰን መሐመድ፤ ለምርጫው ስኬት ወጣቶችና ተባባሪ አካላት ገንቢ ሚና መጫወታቸውን ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,14.473,11.223,0.0,14.473,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4878016de7c9,train,ይህንን እቅድ ለማሳካት የጤና፣ የትምህርት፣ የግብርና፣ የፋይናንስና ሌሎች ዘርፎች፣ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከሲስተም ትስስር ባለፈ ደንበኞቻቸውን የማስመዝገብና የመለየት ኃላፊነት ወስደው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,13.153,11.794,0.0,13.153,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a92916a70e34,train,•  እንዲሁም እግርን ደራርቦ (አንዱን እግር በሌላኛው ላይ አድርጎ) መቀመጥ የዳሌ መዛነፍን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶችን እንደሚያስከትል አስረድተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.673,7.158,0.0,7.673,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a937c6af854,train,ማዕከሉ ቀደም ሲል በከተማዋ የመንግሥት አገልግሎት ለማግኘት የነበረ እንግልትን በማስቀረት በሥራቸው ላይ እንዲያተኩሩ ማስቻሉንም አንስተዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.774,7.832,0.337,8.774,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d36606c5dbf,train,የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊና እና የበዓሉ አከባበር ፀጥታ ግብረ ሃይል አስተባባሪ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ እንደተናገሩት፤ በዓሉ ያለምንም ችግር በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።,spk_1a3163350b61,am,12.614,9.054,1.123,12.614,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_68bcec69f9fe,train,የሀገር በቀል ዕውቀት የሆነው የዱቡሻ ሥርአት የጋሞዎች ባህላዊ የሸንጎ ሥርአት እንደሆነና በእውነት ላይ የተመሠረተ ፍርድ የሚሰጥበት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,12.854,10.572,0.417,12.854,-42.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e2ae2f92091d,train,በዓመቱ ከ200 በላይ አዳዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ለማከናወን ታቅዶ በእስካሁኑ እንቅስቃሴ ከ150 በላይ  መከናወኑን ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.293,8.736,0.727,11.293,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d029f839c19,train,እንደዚህ ዓይነት የኪነ ጥበብ ማሳያ መሰረተ ልማቶች ትውልዱን በስነ ምግባር ለማነጽ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.614,4.737,0.624,6.614,-44.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9eb3ccba4c41,train,የፎቶ ኤግዚቢሽኑን የከፈቱት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ናቸው፡፡,spk_1a3163350b61,am,9.213,7.665,0.0,9.213,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_896d46baf116,train,:- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ፡፡,spk_1a3163350b61,am,11.293,10.059,0.398,11.293,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f9f914e766f1,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ፤ መንግሥት በትምህርት ጥራት ላይ የተስተዋሉ ችግሮችን ለማረም ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,8.614,8.107,0.0,8.614,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_19e6ba28ecf7,train,የአካባቢው ማህበረሰብ ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ያከናወኑት ተግባር በዓሉ በስኬት እንዲከበር የራሱን ድርሻ ማበርከቱም ተመልክቷል።,spk_1a3163350b61,am,8.653,6.393,0.311,8.653,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d02591cdbda7,train,የማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመላ ሀገሪቱ መዋቅሩን በማስፋት የሰብዓዊ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.114,5.64,0.0,9.114,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6da1841ee75a,train,በሀገር ውስጥ ያሉ የሥራ አማራጮችን ማስተዋል እና ወደ ውጭ መሄድ ሲያስፈልግም በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲሆን መክረው፤ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት ዘርፈ-ብዙ ጉዳት እንደሚስከትል አስገንዝበዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.414,9.57,0.609,12.414,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f7347a472bd9,train,· የቀዳሚው የኢትዮጵያ ዓሊሞች ጉባኤ ሰብሳቢ,spk_1a3163350b61,am,3.433,2.736,0.697,3.433,-32.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d00f4995b15,train,የመኖሪያ ቤታቸው  በመታደሱም   እፎይታ እንደተሰማቸው  ጠቁመዋል።,spk_1a3163350b61,am,3.933,3.509,0.425,3.933,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_99e302d5e9e4,train,በበዓሉ ላይ ያገኘናቸው የእምነቱ ተከታዮች እንደገለፁት፤ የዘንድሮውን የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በአብሮነት፣በመደጋገፍና ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ አክብረዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.414,5.958,0.0,8.414,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7bcbd3e18e51,train,ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ሰፊ ልዩነት የፈጠሩ በጎ ተግባራት በስፋት መከናወናቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,6.694,5.24,0.4,6.694,-43.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9526463d8e63,train,በዚህ ዓመት በትምህርት፣ በጤና፣ ደጋፊ የሌላቸውን ወገኖች ለይቶ በማገዝ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ማከናወን እንደተቻለ ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.654,7.124,0.0,7.654,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a4d0e9acca67,train,በሸራና ፕላስቲክ የተጠገነ ቤታቸውን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአዲስ በመገንባቱ ከነበረባቸው ችግር መላቀቅ እንደቻሉ የገለፁት ደግሞ ወይዘሮ ቅመም ጓዴ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,11.174,10.628,0.0,11.174,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bcf68b311d2b,train,የያሆዴ በዓልን በማስመልከት ዛሬ የተከፈተው የፎቶ ኤግዚቢሽን የበዓሉን ባህላዊ እሴቶች አስጠብቆ በማስቀጠል ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ እየተደረገ ያለውን ጥረት እንደሚያጠናክርም አመልክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.854,9.213,0.348,10.854,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f211d89207c5,train,ይህን ችግራቸውን የተረዱት የወረዳው የበጎ ፈቃደኞች ቤታቸውን በማደስ ከችግራቸው እንደገላገሉአቸው  አስረድተዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.934,6.595,0.339,6.934,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be21a90b821c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ  በዚሁ ወቅት፤ የመድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት የግዥ ስርዓቶችን በማጠናከር እንዲሁም የሀገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,10.293,7.977,0.349,10.293,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_969c39705971,train,በተጨማሪም ተጠያቂነት እና የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ድርጅቶቹ ሥራቸውን በሕግ መሠረት መሥራታቸውን መቆጣጠር በማስፈለጉ፣ በሕብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና የበጎ ፈቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር የሚያደርግም ነው።,spk_1a3163350b61,am,14.334,11.641,0.674,14.334,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed6134262bd1,train,"""የዘንድሮ ክረምት ዝናብ የበዛበት በመሆኑ በጣም ይከብደኝ ነበር"" ያሉት ነዋሪዋ በጎ ፈቃደኞቹ ባደረጉት ርብርብ ችግራቸው በመፈታቱ አመስግነዋል።",spk_1a3163350b61,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5d855d9b1587,train,ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ተቋማት ተቀናጅተው እያከናወኑ የሚገኙት የበጎ ፍቃድ ስራዎች የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግሮች የሚያቃልሉ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,8.934,8.506,0.428,8.934,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_92ea1d2f97cc,train,የኢትዮጵያ መንግስት ለማህበሩ ድጋፍ የሚያደርገው የማህበሩ ሰብዓዊ ዓላማዎች ከሀገራችን ነባር እሴቶች ጋር የተጣጣሙ በመሆናቸው ጭምር ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ በቀጣይም አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ ያደርጋል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.213,9.444,0.333,11.213,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_577d16f25075,train,ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የሲቪል ማህበራቱ የሚያከናውኗቸውን የልማት ስራዎች ለማሳደግ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.254,6.767,0.654,8.254,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6af5d4798659,train,· ከ2011-2014 የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዝደንት,spk_1a3163350b61,am,6.173,4.507,0.447,6.173,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85be293f2b50,train,የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ስብራት ለማስተካከል ሀገር በቀል የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረግ ስኬቶችን  ማስመዝገቡን ደግሞ በአራተኛ ማዕቀፍ ጠቅሰዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.973,7.991,0.0,8.973,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b5b0b964da84,train,መርሃ ግብሩ የንጥረ ምግቦችን ብዝሃነት በማስፋት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት የሚፈጠሩ የእድገት መባባቶችን በመከላከል የምግብ ዋስትና ማረጋገጥና ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የበኩሉን ድርሻ ይወጣል።,spk_1a3163350b61,am,12.694,11.437,0.396,12.694,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ad71e7c596f,train,የጋራ ትርክት ግንባታ ላይ መምህራን የበኩላቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1a3163350b61,am,7.213,6.574,0.0,7.213,-40.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1cd846315165,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር  ክንዱ ወንዴ በበኩላቸው፤  የፍትህና ዳኝነት አካላት በቅንጅትና ትብብር መስራታቸው  ለሚያጋጥሙ ችግሮች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ሚናው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,14.854,12.153,0.0,14.854,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b255fa211042,train,በከተማ ደረጃ ከ300 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች የማዕድ የማጋራት ተግባር መከናወኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,8.213,6.759,1.151,8.213,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_646d059e6003,train,በዚህም በዞኑን የከተማና የገጠር የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን በአማካይ ከ63 ነጥብ 5 በመቶ ወደ ከ66 ነጥብ አምስት በመቶ በላይ ማሳደግ መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.573,11.369,1.222,13.573,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_548ab2e950af,train,ለግንባታው ስኬት አስተዋጽኦ ያደረጉ እጆች የሚመሰገኑ መሆናቸውን ገልጸው የምንገነባው የጋራ ሀገራችን እና ክብራችንን ነው ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.414,7.167,0.0,8.414,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_720e8339cbec,train,ከዩኒቨርሲቲ ቢመረቅም ከመንግስት ስራ ውጭ በራሱ የሥራ እድል ለመፍጠር ሞክሮ እንደማያውቅ ጠቁሞ ሀሳብ ካለ ሥራ መስራት እንደሚቻል ካገኘሁት ስልጠና ተረድቻለሁ ብሏል።,spk_1a3163350b61,am,9.393,8.48,0.0,9.393,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_adace918d80f,train,ለዚህ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ የምጫ ካርድ በመያዝ ምእመኑን የሚያገለግሉ አመራሮችን ለመምረጥ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ በተለያዩ ክልሎች የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤቶች የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሃላፊዎች ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1a3163350b61,am,15.053,13.176,0.648,15.053,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_30bba9e0639b,train,በቢሮው የሥርዓተ ምግብ ዳይሬክተር አቶ አብርሃም ሙጬ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የስርዓተ ምግብን በማሻሻል ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠርና እድገትን ለማፋጠን እየተሰራ ነው።,spk_1a3163350b61,am,9.454,7.841,0.528,9.454,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c3f3930afa6e,train,የተበረከተለት ሽልማት በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ለሚፈልጋቸው የትምህርት ቁሳቁሶች ትልቅ ድጋፍ እንደሚሆነው ተናግሯል።,spk_1a3163350b61,am,6.593,6.053,0.54,6.593,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_974d6eb7f554,train,በመድረኩ የተሳተፉት የክሩዝ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዓለም ባንክ ቅርንጫፍ ርዕሰ መምህር ሱራፌል ዐቢይ፥ ተማሪዎች ከህገ መንግስት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም ሀገራችን ያላትን ባህልና ወግ እንዲገነዘቡ ከመደበኛው ትምህርት ባለፈ በክበባት አማካኝነት የማስረፅ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,24.713,22.595,0.0,24.713,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de1f4fe2a89c,train,በማዕከሉ የኮምፒዩተር ስልጠና የሚከታተሉት ወጣት ሰለሞን ወንዲፍራው እና የአብስራ ዘይኑ በበኩላቸው ስልጠናው የኮምፕዩተር አጠቃቀም ክህሎታችንን የሚያዳብርና በቀጣይ ለሚጠብቀን የኮምፕዩተር ትምህርት ዝግጁ የሚያደርገን ነው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.953,15.515,0.0,16.953,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8deb05738f60,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት በተመረቀበትና ሌሎች ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች በተጀመሩበት ማግስት የጢያ ዓለም አቀፍ ቅርስ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ወደ ተግባር መግባቱ የተለየ ትርጉም አለው፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,20.514,18.356,0.0,20.514,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3e45a80f8ea,train,በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ  የበዓሉ ተሳታፊ ተማሪዎች እንዳሉት የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር   ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲጠናከር እና የእርስ በርስ ግንኙነት እንዲጎለብት አስችሏል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.113,13.773,0.42,16.113,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21b5d90eaeec,train,የዕለት  ምግብና ውሃ፣ የውኃ ተቋማትን መጠገንና መገንባትን ጨምሮ ሌሎችንም   ድጋፎችን እያደረገን ነው ያሉት አስተባባሪው፤  የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ይሕንን ተገንዝበው በሙያቸው  መደገፍ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,18.634,17.182,0.0,18.634,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd019702154,train,የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 20ኛውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በፓናል ውይይት አክብሯል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,13.594,12.087,0.0,13.594,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a0ff6c06c97,train,የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስትን ጨምሮ ነባርና ጥንታዊ ቅርሶችን ታሪካዊ ገጽታቸውን በጠበቀ መንገድ እድሳትና ጥገና ተደርጎላቸው ለመጪው ትውልድ ታሪካቸው ተጠብቆ እንዲቆይ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.491,14.621,0.0,15.491,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_007e1d7d1b3a,train,በተጨማሪም በክልሉ የተመረጡ አምስት ከተሞችና ሁለት ዞኖችን የፖሊሳዊ አገልግሎት ሞዴል ለማድረግ የተለያዩ ተሞክሮዎች የተካተቱባቸው ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.434,13.447,0.0,14.434,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf1a9e6ea109,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ማድረጋቸው የተሻለ ግንዛቤ የሚፈጥሩ በመሆናቸው ሊጠናከሩ እንደሚገባ የገለጹት ደግሞ የአየር አምባ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ከበደ አሰፋ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,19.314,17.654,0.0,19.314,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c70eca6c7c43,train,ከተፈቀደ በላይ ሰው በመጫን፣ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና በሌሎች በህገ ወጥ ተግባራት ላይ በተሰማሩ አሽከርካሪዎች ላይ የሚወሰደው ህጋዊ እርምጃም እንደሚጠናከር ተናግረዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.834,12.086,0.0,12.834,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e740f1f4ddb9,train,ይህም በሀገራችን የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የተጎጂዎች ህይወት ለመታደግ ሚናው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,7.994,7.646,0.0,7.994,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_50daee9f5baf,train,ተሳፋሪዎች ጉዳያቸው ላይ መድረስ ስለሚፈልጉ ብቻ ለሕገ ወጥ ተግባራት ተባባሪ እየሆኑ መምጣታቸው አሳሳቢ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ ኮማንደር አትርሴ የተባሉ ሌላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.393,13.587,0.0,14.393,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec135c5128c,train,የመምህራን ልማትን በሚመለከት ወደ 68ሺህ መምህራን ሰልጥነዋል፤ ዘንድሮ 80ሺህ መምህራን በትምህርትና መማር ማስተማር ይሰለጥናሉ ሲሉም ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.514,10.917,0.0,12.514,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db94378d8b0c,train,ለዚህም ከመደበኛው ትምህርት ባለፈ በልዩ ልዩ መንገዶች ተማሪዎች ስለ ኢፌዲሪ ህገ መንግስት የተሻለ ግንዛቤ የሚያገኙበትን መድረክ ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.754,12.053,0.0,12.754,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_697c1e753ba9,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር በምዕራብ ጎንደር ዞን እያከናወናቸው ባሉ ሰብአዊ ድጋፍና አገልግሎቶች  ዙሪያ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫያ መድረክ ተካሄዷል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.633,14.126,0.302,15.633,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6e45fbe2c6e,train,የከተማ አስተዳደሩ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ እንደተናገሩት፤  ምርጫው በአስተዳደሩ ውስጥ በተቋቋሙ 33 ምርጫ ጣቢያዎች ዛሬ  ከ8 ሰዓት ጀምሮ ተካሄዷል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.434,11.773,0.0,14.434,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3535d6d5445,train,እነዚህን ህገወጥ ተግባራት በማረም ችግሮችን ደረጃ በደረጃ መፍታት እንዲቻል ከቢሮ እስከ መናኻሪያ ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ያሉ ችግሮችን ለይቶ ለመፍትሄው ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.634,14.051,0.0,16.634,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72023802bfcd,train,የጥናትና ምርምር ስራዎቹ በተለይ በክልሉ የፀጥታ ሁኔታና ወንጀል መከላከል፣ የፀጥታ ሃይሉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕውቀት፣ ክህሎትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅም ማጎልበት ላይ ያተኮሩ ናቸው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.233,15.045,0.0,16.233,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_95ef1d85ee52,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን መከበር እርስ በእርስ እንድንተዋወቅ እና ህብረታችን እንዲጠናከር እያደረገ ነው ሲሉ የአዳማ ከተማ የሃገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.754,11.343,0.0,12.754,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dc71da94349,train,በዚህም በትራንስፖርት አገልግሎት ሕግ ለማስከበር በሚሰራው ሥራ ክፍተት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ከህዳር ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.713,11.223,0.0,12.713,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97b4ef2217c7,train,"""የወጣቶች ሚና እና ተሳትፎ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ በባህር ዳር ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_1a2f2e2adcf0,am,11.393,9.478,0.0,11.393,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1494b669398a,train,መንግስት ወጣቶችን ያካተተ ፖሊሲ እና የህግ ማዕቀፎችን በመተግበር ምቹ ሁኔታዎች እየፈጠረ ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ የወጣቶችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎችም በመከናወን ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,17.913,15.579,0.356,17.913,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08f02606e4de,train,የኮሌጁ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ኮማንደር ፍቃዱ ታፈሰ እንደገለፁት፤ በኮሌጁ የማማከር፤ የሰላምና ፀጥታ እንዲሁም የወንጀል መከላከል የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.713,15.362,0.0,16.713,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d41e03bb8ce0,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢኒሼቲቭ የእድሳትና የጥገና ስራው እየተከናወነ የሚገኘው የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ዓለም አቀፍ ቅርስ ጎንደርን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ በማድረግ በኩል የጎላ ፋይዳ አምጥቷል ያሉት ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ናቸው፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,24.314,22.881,0.0,24.314,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa6a98134980,train,ማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህንን በማስፋት የጤና ስርዓቱን ማጠናከር እንደሚያስፈልግም ነው ጨምረው የተናገሩት።,spk_1a2f2e2adcf0,am,8.754,7.82,0.0,8.754,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92c8a0046958,train,ሕዝበ ሙስሊሙ  ይመሩኛል፣ ያገለግሉኛል ብሎ ላመነባቸው ዑለማዎች  በነጻነት ድምፅ ሰጥቷል ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.914,7.545,0.327,9.914,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d96846d5f77a,train,የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የተጎጂዎችን ህይወት ለመታደግ የሚያግዝ  ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር  መገባቱን  የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት ገለጸ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,11.793,11.166,0.0,11.793,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8a285856ce4,train,በዓሉ የአብሮነት እሴት እንዲፀና ምቹ ሁኔታ ከመፍጠሩም ባለፈ የብሔር ብሔረሰቦችን የእርስ በእርስ ትውውቅ እና ትስስርን እያጠናከረ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.073,10.998,0.0,12.073,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f37ccfba885,train,በመድረኩ ላይ ቢሮው ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለአቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት ስራ አከናውነዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.034,7.772,0.0,9.034,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fb3c906d625,train,ለኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለሀገር ግንባታ የሚተጋ ትውልድ የማፍራት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,13.834,12.285,0.0,13.834,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95a9ec7cefdd,train,ወጣት ረድኤት ዳኛቸው በበኩሏ በእረፍት ጊዜዋ የአርት ስልጠና እየወሰደች እንደምትገኝ ጠቅሳ፤ በዚህም የትወና፣ የድርሰትና  የስነ ጽሁፍ አጻጻፍ ስልቶች ላይ በቂ እውቀት በመቅሰም ላይ መሆኗን አስታውቃለች፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.233,14.211,0.0,15.233,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_276abd5f275c,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር  በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ   ችግር ድጋፍ ለሚሹ  ወገኖች  ፈጥኖ በመድረስ እያደረገ ያለው እገዛ   የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e42767411d9,train,ቀጣይ የማሕበሩን ሰብአዊ ድጋፍና አገልግሎቶች  በሕብረተሰቡ ተሳትፎ ጭምር ይበልጥ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በማስተማርና መረጃን ተደራሽ በማድረግ የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.514,14.43,0.0,15.514,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4f18dabfa43,train,ፕሮጀክቱን በኦሮሚያ ፣ በአማራ እና  በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች  ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,8.274,7.588,0.0,8.274,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67883da3467a,train,በዚህም በከተማው የሚመነጨውን ቆሻሻ ማህበረሰቡን በማሳተፍና በተገቢው  ለማስወገድ መሰራቱን አክለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.553,7.841,0.0,9.553,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38e1d5fa9031,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ መድን ያደረጉት ጨዋታ አንድ አቻ ተጠናቋል።,spk_487251b9e59c,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81bd6e316ce3,train,ከ22 ዓመታት በኋላ በአህጉራዊው መድረክ የሚገናኙት ሀገራቱ ለተመልካች አዝናኝ እና ተመጣጣኝ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_487251b9e59c,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cb43c5ff248,train,የሲዳማ ቡናው አጥቂ ሀብታሙ ታደሰ ከእረፍት መልስ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_487251b9e59c,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-34.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4c4ec463574,train,የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ በፍጻሜው አርሰናል ጋር ይገናኛል።,spk_487251b9e59c,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d284a61c7f6b,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ11ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል።,spk_487251b9e59c,am,2.693,2.693,0.0,2.693,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b39f6be3412,train,ሀገራቱ በአፍሪካ ዋንጫው ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው።,spk_487251b9e59c,am,2.654,2.654,0.0,2.654,-35.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbeff4d3912,train,ዛሬ በተደረገ የ12ኛ ሳምንት ጨዋታ ቦሌ ክፍለ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18e5d6aa82df,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_487251b9e59c,am,3.534,3.534,0.0,3.534,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a5b5fd8b45,train,የ12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከታህሳስ 20 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ እንደሚካሄዱ የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል።,spk_487251b9e59c,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db9b4c595f22,train,ኢትዮጵያ በምድቧ አንድ ነጥብ ብቻ በመያዝ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።,spk_487251b9e59c,am,2.654,2.654,0.0,2.654,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00f650b21ec7,train,ዲያኪቴ ለሀገሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ጨዋታውን ያደረገው እ.አ.አ በ2023 ኮትዲቭዋር ከሌሴቶ ጋር ባደረገችው ጨዋታ ላይ ሲሆን ለብሄራዊ ቡድኑ ባደረጋቸው 23 ጨዋታዎች ስድስት ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_487251b9e59c,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f62c34eb858,train,ሁለቱ ሀገራት አጠቃላይ አምስት ጊዜ ተገናኝተው ሞሮኮ ሶስት ጊዜ ስታሸንፍ ናይጄሪያ ሁለት ጊዜ ድል ቀንቷታል።,spk_487251b9e59c,am,3.454,3.454,0.0,3.454,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c63655fff312,train,ውጤቱን ተከትሎ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ነጥቡን ወደ 22 ከፍ አድርጓል። ከተከታዩ ፋሲል ከነማ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ አራት ለማስፋት ያገኘውን እድል አልተጠቀመም።,spk_487251b9e59c,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bb9f7729c55,train,ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከሴኔጋል እና ቤኒን ከቦትስዋና በቀጣይ በምድብ አራት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።,spk_487251b9e59c,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a3ac855db85,train,የ43 ዓመቱ ሳይመን ሁፐር ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_487251b9e59c,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_948c566e7250,train,ሶስት ነጥብ ሀዲያ ሆሳዕና ከወራጅ ቀጠና እንዲርቅ ያደርገዋል።,spk_487251b9e59c,am,2.574,2.574,0.0,2.574,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e089393f606d,train,ጨዋታው ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኦልትራፎርድ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_487251b9e59c,am,3.373,3.373,0.0,3.373,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a89057b34e6d,train,ስፖርት ህብረ ብሔራዊ አንድነትና አብሮነትን በማጎልበት ሀገራዊ የጋራ ትርክትን ለመገንባት ሚናው የላቀ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_487251b9e59c,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d63ab30650c,train,በተጨማሪም የክልሉን ገጽታ ለመገንባት ካለው ፋይዳ በተጨማሪ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.854,4.854,0.0,4.854,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b14cc18245,train,ባለሜዳው ማንችስተር ዩናይትድ በ21 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_487251b9e59c,am,2.773,2.773,0.0,2.773,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cd474f5904a,train,ኤል ካኑስ በአውሮፓ ከሚጫወቱ የአፍሪካ ተስፈኛ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው። በአሁኑ ሰዓት ከሌይስተር ሲቲ በውሰት ወደ ስቱትጋርት አቅንቶ እየተጫወተ ይገኛል።,spk_487251b9e59c,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72ff429b873a,train,የተሰበሰበው ደም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ3 እጥፍ ብልጫ እንዳለው ጠቁመው፤ ለዚሕም የበጎ ፈቃደኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ነው ብለዋል።,spk_0e297d4f3112,am,13.813,12.529,0.619,13.813,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3ac7f894366,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በወቅቱ እንደገለጹት፤ የዓለም ጤና ድርጅትና የጃፓን መንግስት በጤና ዘርፎች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።,spk_0e297d4f3112,am,13.573,10.99,0.505,13.573,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_333d31f5cb09,train,ምክር ቤቱ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የማብቃት ሥራ እንዲሳካ ድጋፍና ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ዛሬ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_0e297d4f3112,am,20.854,18.37,0.422,20.854,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ff1d39878ae,train,በደብረ ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል የደም ባንክ አገልግሎት ተጠሪ አቶ አስራት መለሰ፤ አሁን ላይ በሆስፒታሉ ደም ለሚፈልጉ ታማሚዎች በቂ የደም ክምችት መኖሩን አረጋግጠዋል።,spk_0e297d4f3112,am,14.813,14.813,0.0,14.813,-20.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_166a1a7e9590,train,የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ቺሳካ እንዳሉት፤ የጤናው ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረጉ የትብብር ተግባራት የጤና ስርዓቱን ለመገንባት ያግዛሉ።,spk_0e297d4f3112,am,22.053,17.754,0.67,22.053,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f85264639db,train,ተደራሽነትን ለማረጋገጥም የ63 ትምህርት ቤቶች ግንባታ መጀመሩን ጠቅሰው፤ ማህበረሰቡን በማስተባበር በራሱ አቅም ትምህርት ቤቶችን ገንብቶ ለአገልግሎት እንዲያበቃ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.194,13.891,0.0,14.194,-23.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_123af0cd29c5,train,የሃይማኖት ተቋማት ለሰላም ግንባታ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፥በሀገር ደረጃ ያሉ ባህላዊ የችግር አፈታት ስርዓቶችን ለሀገር ግንባታ የመጠቀም ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.393,12.393,0.0,12.393,-21.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58f95ca8fb8a,train,በያዝነው የበጀት ዓመትም ከ3ሺህ በላይ ህፃናትን በትምህርት ቁሳቁስ ከማገዝ ባለፈ ሌሎችም ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን በተለያዩ የድጋፍ ማዕቀፎች ተጠቃሚ ለማድረግ በቅንጅት እንደሚሰራ አብራርተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.153,13.699,0.0,14.153,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f3b55ed205e,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት "" በሚል መሪ ሐሳብ ነው የተካሄደው።",spk_6c90e1cbdcd9,am,5.673,5.37,0.303,5.673,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3d0c2f44f73,train,በተለይም የወባ በሽታን ለመከላከልና የማሕበረሰብ አቀፍ ጤና መድሕን አገልግሎት ለማስፋት የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንዲሆኑ ዘርፉ ሚናውን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8226f3f2dfd,train,የአልጋ አጎበር አጠቃቀምና ሌሎች የመከላከያ ዘዴዎች ማሕበረሰቡ በአግባቡ እንዲተገብር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ግንዛቤን በመፍጠር የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ አመልክተዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.393,11.393,0.0,11.393,-23.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0240be42807,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አባገዳ ከታ ብሩ፤ ኢሬቻ የሰላም፣ የይቅርታና የአንድነት በዓል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df91c76c7182,train,በመሆኑም በክልሉ በትምህርት ሽፋን የተመዘገበውን ውጤት በጥራት ለመድገም ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ባሳተፈ መልኩ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-21.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7cdc325c821e,train,የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች የተራራቁ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚገናኙበት፣ ዘመድ የሚጠያየቅበት፣ የተጣሉ የሚታረቁበት እንዲሁም አብሮነትና አንድነትን የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.594,14.174,0.419,14.594,-19.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0ad800f0768,train,ዘላቂ ልማትና እድገት እንዲረጋገጥ ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ በእራሱ የሚተማመን ዜጋ መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.513,7.195,0.319,7.513,-22.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_182dba62688b,train,በበጎ ፍቃድ አገልግሎት የህክምና ቡድኑ የምርመራና የመድኃኒት አገልግሎት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ አስቴር ታደሰ ናቸው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.114,5.146,0.715,7.114,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc2fc2d4ffc5,train,የትምህርት ጉባዔው በዘርፉ ያሉትን ክፍተቶችና ጥንካሬዎችን በመለየት ለቀጣይ ስራዎች የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa577a387405,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል ወይዘሮ ሲሳይ አላዩ እና ወይዘሮ ነጻነት እምሩ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ያለ ምንም ችግር በደስታ እንዲያሳልፉ እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል ፡፡ለተደረገላቸው ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.233,11.912,0.322,12.233,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73e7247525de,train,ኢትዮጵያ በተለይም ከለውጡ ወዲህ የምግብ ስርዓት ሽግግርን የሚያፋጥኑ የተለያዩ ብሔራዊ ፕሮግራሞችን በመቅረጽ በትኩረት እየሰራች እንደምትገኝ ይታወቃል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.873,9.873,0.0,9.873,-20.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f65a0ef5d154,train,በወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባር የበርካታ አረጋዊያንና አቅመ ደካሞች እንባ እየታበሰ መሆኑን የጠቀሱት ወይዘሮ ሙና ከዚህም ባለፈ ተግባሩ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጡን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.073,12.698,0.375,13.073,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97e04ca561fb,train,የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት የሚከበር የዓለም ቅርስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-22.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_959d2495ec8b,train,ይህ በጎ ተግባራቸው ሁል ጊዜ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚዘከርና የሚታወስ መሆኑን ጠቁመው፥ ለቤተሰባቸው፣ለእምነቱ ተከታዮችና ለመላው ኢትዮጵያውያን መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.153,9.853,0.0,10.153,-21.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_230d5695ecb8,train,ከትናንት የወረስናቸው መልካም እሴቶቻችንን በማጠናከርና እንደ ህዳሴ እና አረንጓዴ አሻራ ያሉ አዳዲስ ድሎችን በቀጣይነት ለማስመዝገብ ኀብረ ብሔራዊ አንድነታችንን ማጽናትና የወል ትርክታችንን ማጉላት ያስፈልጋል ነው ያሉት፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.713,14.402,0.0,14.713,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f3882ed8a967,train,በዚሁ ወቅት የመነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ(ዶ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት የበኩሏን አስተዋጽኦ እያደረገች ትገኛለች።,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.674,12.972,0.702,13.674,-23.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cfe3da60eca1,train,በዛሬው እለትም በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ በዓሉ በባህላዊ ክዋኔዎችና ስነ-ስርአቶች ተከብሯል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.154,6.154,0.0,6.154,-23.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e803c9c70be,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የካራቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤል ቤተክርስቲያን አገልጋይ መልዓከ ኃይል አባ አማኑኤል፤ የመስቀል በዓል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፍቅርን ጥግ ያሳየበት ነው ብለዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.313,14.313,0.0,14.313,-19.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bb22d47b1ec,train,የጤና  ቢሮው ምክትልና የሕክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሙንጣሻ ብርሀኑ በመድረኩ ላይ ፤ በክልሉ  በሽታዎችን አስቀድሞ በመከላከል የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.954,12.257,0.696,12.954,-24.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba9e1ae58718,train,ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ስኬታማነት ሰላምን ማጽናት የሁሉም ሃላፊነት መሆን እንዳለበትም ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.633,5.895,0.0,6.633,-20.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e31f4fb1332,train,ኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ሽግግር ትግበራን በመጀመር ግንባር ቀደም ሀገር መሆኗን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.154,5.748,0.0,6.154,-19.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30a80548c0b3,train,ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕለቱን ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ለተቋሙ ሰራተኞችና ለሌሎች የህብረሰብ ክፍሎች ለበዓል ማሳለፊያ  እገዛ በማድረግ አሳልፎታል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.754,8.328,0.425,8.754,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b69b64f4d35,train,ይህ መልካምነት  እና ደግነታቸው ሁሌም ከእኛ ጋር አብሮ ይኖራል ነው ያሉት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በመልዕክታቸው፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e7a9a008410,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የኪነ-ጥበብ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.074,6.686,0.0,7.074,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89d4e1208de9,train,የመስቀል ደመራ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ከተመዘገቡ የማይዳሰሱ የዓለም አስደናቂ ቅርሶች መካከል አንዱ ነው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.993,9.681,0.312,9.993,-20.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_489da7b30351,train,በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔን በስኬት ለማስተናገድ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.954,8.509,0.0,8.954,-21.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d624071bb417,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ላሉት ስራዎች መሳካት ሚኒስቴሩ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.114,8.717,0.0,9.114,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e08c29d9dac,train,በዞኑ የማህበራዊ ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ፈጣንና ፍትሃዊ አገልግሎት ማጎልበት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ማህበራዊ ክላስተር አስታወቀ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.393,11.967,0.0,12.393,-22.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9451388754f,train,ቢሮው ከሚያከናውናቸው የግንዛቤ ሥራዎች በተጨማሪ ሰፊውን ሕብረተሰብ ተደራሽ ባደረገ መልኩ የላቀ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ስራዎች በማስፈለጉ መድረኩ መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል ፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.674,10.674,0.0,10.674,-22.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b042eaefbf56,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ174 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ገለጸ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f49996437e41,train,በመድረኩ ላይ ከተለያዩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን  ዘርፍ የተወጣጡ  አካላትና  ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.673,6.673,0.0,6.673,-20.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8adb0324811e,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ እስማኤል አብዱራሃማን በክልሉ ሰላምን በማጽናት ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች እንዲሳለጡ የበለጠ እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-21.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef0698f3edf4,train,:- የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ የሚደረገውን እንቅስቃሴ በማገዝ  ሚናውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ተመላከተ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.313,9.464,0.511,10.313,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7d790325579,train,ለቱሪዝም ልማት ዋናው የትራንስፖርት ዘርፉን ማዘመን ወሳኝ ነው  ያሉት አቶ መልካሙ ፤ በቀጣይም ፈጣን ጀልባቸውን በማስገባት የቱሪዝም ልማቱን ለማፋጠን ቢሮው በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.754,10.754,0.0,10.754,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef79de1e4e75,train,ህመማቸውን ለማስታገስ በየጊዜው  በሚወስዱት የመድሀኒት  ወጪ ከአቅማቸው በላይ ሆኖ ሲቸገሩ ቆይተው በቅርቡ ለቀዶ ህክምና ለስድስት ወራት መቀጠራቸውን አውስተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.153,9.745,0.0,10.153,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b29bbaa5cd1,train,በበዓሉ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወላይቴ ቢቶ እንደገለጹት፤ እንደ ማሮ ያሉ ክብረ በዓላት የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ሀገራዊ አንድነትን ለማጽናት ያላቸው ሚና የጎላ ነው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.514,11.191,0.322,11.514,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82bbb457f8fd,train,በቀጠናው ለሚገኙ ሚሊዮኖች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንዲኖር የጎላ ፋይዳ እንዳለውም ይገለጻል።,spk_00865a3a6544,am,9.473,8.909,0.565,9.473,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cc7be3d0d2d,train,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ26 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_00865a3a6544,am,6.053,5.076,0.62,6.053,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47373760a2c6,train,) ቻይና የኮቪድ-19 ክትባትን ለዓለም ለማዳረስ ትሰራለች ሲሉ የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ዢ ጂን ፒንግ ተናገሩ።,spk_00865a3a6544,am,11.694,10.565,0.349,11.694,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f83b15c2827,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው።,spk_00865a3a6544,am,6.194,5.481,0.375,6.194,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d53e1690f66,train,ክትባቱንም ለዓለም አገራት በፍትሃዊነት ለማዳረስ አገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ዢ ጂን ፒንግ አረጋግጠዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,12.334,9.573,0.486,12.334,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f9b6a7f0a44,train,ወረርሽኙን ለመከላከል ሁላችንም ማስክ ማድረግ፣ ርቀታችንን መጠበቅና እጃችንን በተደጋጋሚ መታጠብ አለብን ሲሉ አሳስበዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,11.313,9.726,0.694,11.313,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_27ec5a1770f9,train,ጨዋታው በታክቲክ የታጠረ እና ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን እንደሚችል ይጠበቃል።,spk_00865a3a6544,am,6.913,6.6,0.0,6.913,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3256eda022c,train,በቻይና ውሃን ከተማ  የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ያላደረጉ በሺዎች በሚቆጠሩ ሰዎች በወተር ፓርክ ውስጥ በመዋኛ ገንዳዎች ውስጥ ሆነው የሙዚቃ ፌስቲቫል መታደማቸው ተገለጸ።,spk_00865a3a6544,am,15.973,12.734,0.489,15.973,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f6b2910aaa4,train,ከሚያዚያ ወር ጀምሮ በከተማው ውስጥ በቫይረሱ የተያዙ አዲስ ኬዞች ባለመኖራቸው   የእንቅስቃሴ እገዳው መነሳቱና የገበያ ማዕከላት፣ የህዝብ መጓጓዣዎች፣ ትምህርት ቤቶችና በርካታ ሰዎች የሚገኙባቸው ተቋማት መከፈታቸውም ተጠቅሷል።,spk_00865a3a6544,am,21.534,18.66,0.301,21.534,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ee2087dfa31,train,በሽታው በትምህርት ላይ በታሪክ ከፍተኛውን አደጋ እንደጋረጠ ነው ጥናቱ ያሳየው፡፡ በዚህም እ.ኤ.አ በ2020 9.7 ሚሊዮን ህጻናት ወደ ትምህርት የመመለስ እድል እንደሌላቸው ነው የተገለጸው፡፡,spk_00865a3a6544,am,17.474,15.834,0.0,17.474,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b238d60a8d22,train,በሌላ በኩል የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ የሚገኝ ሲሆን፤ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ21 ሚሊዬን በላይ ደርሷል።,spk_00865a3a6544,am,11.454,10.931,0.0,11.454,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb051213fa9,train,"""ቻይና የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር፣ ምርትና ስርጭትን በተመለከተ ከማንኛውም አገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት"" በማለት በሪያድ በተደረገው የቡድን 20 ጉባኤ ላይ ተናግረዋል፡፡",spk_00865a3a6544,am,19.034,15.327,0.649,19.034,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34cd6d094a71,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ18ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር እስከ ጥር 24 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_00865a3a6544,am,11.254,9.129,0.345,11.254,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d3d32c89e8,train,በተጨማሪም ቻይና የዓለም ኢኮኖሚ ለሁሉም ክፍት እንዲሆን እንደምትሰራ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,9.254,8.037,0.876,9.254,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2772c42a9f99,train,በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_00865a3a6544,am,8.213,6.664,0.34,8.213,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f3759f69cc2,train,በአሁኑ ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃ 258 ሚሊዮን ህጻናት ከትምህርት ውጪ መሆናቸውን ፕሪሚየር ታይምስ አስነብቧል፡፡,spk_00865a3a6544,am,12.594,10.452,0.443,12.594,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3012a050b9d9,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ24 ነጥብ 10ኛ ደረጃን ይዟል። ፋሲል ከነማ በ33 ነጥብ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_00865a3a6544,am,10.053,8.984,0.0,10.053,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c8b9010e363,train,ይህ የእንቅልፍ እጦት እያልን የምንጠራው ሲሆን ለመተኛት በቂ ጊዜ አግኝቶ ነገር ግን ለመተኛት መቸገር፣ ተኝተው መነሳት፣ ወደ እንቅልፍ ተመልሶ አለመሄድ ችግር ነው።,spk_00865a3a6544,am,17.174,14.821,0.0,17.174,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_257bd00a9267,train,የኮሮና ወረርሽኝ ከድሃ ቤተሰብ በተገኙ ህጻናት ተማሪዎች ላይ ከፍተኛ ተጽህኖ ማድረሱን የሴቭ ዘ ችልድረን አለም አቀፍ ጥናት አሳይቷል፡፡,spk_00865a3a6544,am,16.253,13.41,0.325,16.253,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dbafa426f6c,train,ራያን ቸርኪ ለሲቲ ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_00865a3a6544,am,5.373,4.389,0.579,5.373,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2004fdcbf8f5,train,የቫይረሱን ስርጭት በመቆጣጠር ውጤታማ የነበሩት ኒው ዚላንድ፣ ደቡብ ኮሪያና ሌሎች አገራትም የስርጭቱ መጨመር እየታየ በመሆኑ በርካታ ሰዎች የሚታደሙበት ዝግጅቶችን ለመፍቀድ ጊዜው ገና መሆኑን በቢ ቢ ሲ ዘገባ ተመልክቷል።,spk_00865a3a6544,am,22.773,19.177,0.0,22.773,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45de1abbcc0d,train,በአፍሪካ የሚከናወነው ምርመራ ከሌሎች አህጉራት አንጻር ዝቅተኛ በመሆኑ በቁጥሩ መዘናጋት እንደማይገባም ኃላፊዋ አስገንዝበዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,13.993,12.434,0.0,13.993,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d79a9b62ce85,train,የፍጻሜ ተፋላሚ ሀገራቱ በዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ሽንፈት አላስተናገዱም።,spk_00865a3a6544,am,8.694,7.479,0.0,8.694,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_376568fd250c,train,በውይይት መድረኩ ላይ በከተማዋ ከሚገኙ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች ተሳትፈዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.774,7.006,0.545,9.774,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b2ed533d8c,train,መንግስት የህፃናትን የዐይን ጤንነት በመጠበቅ የዕይታ ጉዳትን ለመቀነስ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን በትኩረት እያከናወነ  እንደሚገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,13.774,10.509,0.934,13.774,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c25bbd1a537,train,የምግብ እጥረትና የህጻናት መቀንጨር የሚከሰትባቸውን አካባቢዎችን በመለየት የአመጋገብ ስርዓትን መቀየር የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.133,8.781,0.0,10.133,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b10557b2156,train,በእንቅስቃሴ ጊዜ ህመም መኖር፣ ጠዋት ጠዋት የመገጣጠሚያ አካል ለተወሰኑ ደቂቃዎች መድረቅና የተወሰነ ማበጥ እንዲሁም እግርን ለማንቀሳቀስ መቸገር የመገጣጠሚያ ብግነት ህመም ምልክቶች መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.134,11.907,0.445,16.134,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f4f85b1c2ba,train,የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንዳሉት፤ በሃይማኖት ተቋማት በተናጠል የሚደረጉ እርዳታዎች በቅንጅት ስራ ላይ ቢውሉ ለሰብዓዊ ምላሽ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው።,spk_6d1b699f0be3,am,17.213,13.96,0.625,17.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aa9fbfe08fd,train,በዘርፉ በሚከናወኑ ተግባራት  የትምህርት ቤቶች  ደረጃን  የማሻሻል  ስራ ትኩረት ተሰጥቶት በተቀናጀ አግባብ እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.694,7.764,0.0,8.694,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27a061835a6b,train,የከተማው የኮሪደር ልማት ስራ ለበዓሉ ድምቀት የሚፈጥር ነው ያሉት ቻላቸው በርካታ እንግዶችና ቱሪስቶች በዓሉን ለማክበር ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡,spk_6d1b699f0be3,am,10.973,8.76,0.0,10.973,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_599ee5f7e573,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ በበኩላቸው አዲስ አበባ በማንሰራራት ጉዞ ተምሳሌት ከተማ መሆኗን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.174,9.129,0.589,11.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e97be5044999,train,በቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ወቅት ሙቀት የሚሰጡ ልብሶችን መልበስ፤,spk_6d1b699f0be3,am,4.894,3.489,0.538,4.894,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a6a286d9aa3,train,የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንደገለጹት ጉባኤው አለመግባባቶችን ለመፍታት የሚረዱ በርካታ የውይይት መድረኮች በማዘጋጀት ችግሮች እንዲፈቱ አድርጓል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.973,12.37,0.625,15.973,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00e5bd45eac4,train,በመጪው ቅዳሜና እሁድ በሆራ ፊንፊኔና በሆራ አርሰዲ የሚከበረውን የዘንድሮው ኢሬቻ ይህንኑ እሴት በመያዝ ለማክበር መዘጋጀታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.174,8.512,0.669,12.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48445ff7dc69,train,የመስቀል ደመራ በዓል በባህር ዳር ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ ምእመናን፣ ጎብኚዎችና በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርአት ተከብሯል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.094,8.547,0.323,10.094,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0acd6ddc2da5,train,በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ በርካታ ሴቶች የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.293,7.414,0.352,10.293,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2aada4b173b,train,የግንባታ ስራው  በዘጠኝ ወር ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ጠቁመው  የማስፋፊያ ግንባታው  ኦቢኤም በተሰኘ የግንባታ ድርጅት  የሚከናወን መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.614,9.325,0.424,10.614,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f7bb1264efa,train,የመገጣጠሚያ ቅየራውም ኢትዮጵያ ውስጥ በበርካታ ሆስፒታሎች እንደሚሰጥ እና ውጭ ሀገር መሄድ እንደማያስፈልገው አረጋግጠዋል፡፡,spk_6d1b699f0be3,am,10.334,6.97,0.977,10.334,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a59a496604ab,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህፃናት ዐይን ህክምና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የመጀመሪያውን የህጻናት የዐይን ሕክምና ማዕከል አስመርቋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.454,9.311,0.566,11.454,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7305d147fae4,train,በተለይ ሰላምና ፀጥታ፣ ከአገልግሎት ሰጪ ተቋማትና የባህል አልባሳት አምራቾች ጋር በቅንጅት መሰራቱን  ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.213,6.49,0.697,8.213,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aca56a50dc29,train,በአደባባይ መካሳቸው ቀጣዩን ህይወት በተስፋ ለመምራት እንደሚያስችላቸውም ገልፀዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.494,5.493,0.664,6.494,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_347dd447eb4d,train,ካሁን ቀደም ማሾና ቦለቄን ለገበያ  እንጂ ለምግብነት አናውልም ነበር  ያሉት አርሶ አደሩ ፤ አሁን ባገኙት ግንዛቤ ያመረቱትን አሰባጥሮ በመመገብ የልጆቻቸውን ጤንነት ለማስጠበቅ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.694,12.055,0.523,15.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82151ecd9fb4,train,ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረማርያም በሰጡት አስተያየት፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የተደረገው ውይይት በሀገር ዕድገት፣ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በሳይንስ ዙሪያ የምሁራንን ድርሻ በዝርዝር የዳሰሰ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.893,12.065,0.455,15.893,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87707a520629,train,አፈ ጉባኤዋ በመግለጫቸው ለበዓሉ ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ ከፍተኛ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.854,6.193,0.635,8.854,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8f7bcf9ffa2,train,በመከላከያ ሰራዊት 11ኛው ዕዝ የሀገርን ሰላምና ደህንነት በመጠበቅ ረገድ ግዳጁን በላቀ በቃት እየፈፀመ መሆኑን የዕዙ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጀር ጄኔራል ዘውዱ ሰጥአርጌ ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,15.573,11.484,1.051,15.573,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e5e509f4c20,train,የበጎ ፍቃድ ስራዎች የዜጎችን ህይወት በጉልህ እየቀየሩ መምጣታቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አለማየሁ ሚጄና ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.053,8.87,0.554,11.053,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ae492628a73,train,የቱሪዝም ዘርፉም በፍጥነት እየተመነደገ፣ የወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ በየጊዜው እየጨመረ፣ የአዲስ አበባ ፈጣን ለውጥ ለሌሎችም አፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.934,9.78,0.0,11.934,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e6a7232ad67,train,የመምህራንን አቅም ለመገንባት የተለያዩ ስልጠናዎች በመስጠት በኩልም የተሻለ ስራ መሰራቱን ነው ሚኒስትር ዴኤታዋ የጠቀሱት።,spk_6d1b699f0be3,am,8.934,6.697,0.66,8.934,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cced7ad2063,train,በዓሉን ስናከብር መተባበርን፣ መተሳሰብንና አንድነትን በማስፈን በአካባቢያችን ያሉ ችግረኞችን በመርዳት መሆን እንዳለበትም አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.014,8.212,0.554,10.014,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c3127eb8b76,train,ክልሉ ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆነውም ይህን ሀገራዊ ሁነት ለማስተናገድ ሃላፊነት ወስዶ በቁርጠኝነት ወደ ስራ መግባቱንም አፈ ጉባኤዋ ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.573,8.616,0.553,11.573,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29ffc2e1b6bc,train,ውይይቱን አስመልክተው አስተያየታቸውን የሰጡ ምሁራን፤ መድረኩ መንግሥት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሰጠውን ትኩረት የሚያሳይና የምሁራንን ሚና ዳግም የፈተሸ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.014,10.272,0.686,13.014,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f61bce3309e4,train,20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከባበርን አስመልክቶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ሰርሞሎ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.414,8.305,1.257,11.414,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_935b6f62a4dc,train,በተመሳሳይ ፕሮፌሰር ሀብታሙ ወንድሙ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የተደረገው ውይይት ፍሬያማ መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይም ምሁራን ዘመኑን መዋጀት እንዳለባቸው የቀረበው ሐሳብ ገንቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.613,11.573,0.444,16.613,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d5b5351b24b,train,ከሕብረተሰቡ ጋር በመወያየት ሁሉም ተማሪዎች እንዲመዘገቡና ትምህርት እንዲጀምሩ  የንቅናቄው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.534,7.661,0.508,10.534,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a923a0978b46,train,ዛሬ  የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማዕከል ያስመረቀው የህፃናት ዐይን ማዕከል ጥራት ያለው የስፔሻሊቲ የዐይን ሕክምና መስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.614,8.575,0.626,11.614,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b91708d44f10,train,ለአብነትም  ወደ ሁለተኛ ደረጃ የሚያድገው  የነቀምቴ ከተማ በኬ ጀማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደሚገኝበት  ጠቁመው የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሳደግ በ71 ሚሊየን ብር  የማስፋፊያ ግንባታ እንደሚካሄድ ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.093,12.846,0.578,16.093,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7575b950f5cb,train,ይህን አሰራር በባሕል ፍርድ ቤቶች በሕግ አግባብ በማደራጀትና ሕጋዊ እውቅና በመስጠት ወደ ስራ ማስገባት መቻሉ የሚበረታታ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.414,8.194,0.988,11.414,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cccb2c9f492,train,የሃይማኖት ተቋማቱ በዘርፉ እየተወጡ ያለውን ሚና አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተናግረው በተለይም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት የሁሉም ሚና መጠናከር አለበት ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.534,10.179,0.686,13.534,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aae50e5a6671,train,በተለይም ለሰላም፣ ለአብሮነት እና ለአንድነት መጠናከር በጋራ በመቆም የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.934,6.983,0.768,9.934,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fc2c7fb98d7,train,በጥቃት አድራሾች ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን ከፖሊስና ከፍትህ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.213,7.328,0.459,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_917a0c14f1c3,train,ለዚህም ከወላጆች፣ ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት  ጋር ውይይት መደረጉን ጠቁመው፤  ትምህርት ቤቱን በማስዋብና አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎችን የማዘጋጀት ስራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.493,10.842,0.589,13.493,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_241de6452840,train,የትምህት ቤቱ ማስፋፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል አንደሚችልም አመላክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,7.454,6.509,0.509,7.454,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05218d3220f5,train,በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ የ03 ቀበሌ ኗሪ ቄስ ይርጋ ቢምረው እንደገለጡት የዓይናቸውን ብሌን  ከሶስት ዓመታት በፊት አጥተው እንደነበር  አስታውሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.434,7.988,0.0,8.434,-35.3,female,,,16000,3,0 clip_ec81994ca835,train,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አባላትን የመረጃ አያያዝን ዲጂታላይዝ በማድረግም ተጠቃሚዎቹ ሳይጉላሉ የህክምና አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱን አስረድተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.434,9.416,0.354,10.434,-28.6,female,,,16000,3,0 clip_1b1431e045ed,train,ይህም ከተሞቹን ፅዱ፤ ውብና ለኑሮ ተመራጭ ለማድረግ ታሳቢ ተደርጎ እየተከናወነ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.873,5.873,0.0,5.873,-27.4,female,,,16000,3,0 clip_4a44da2a1e4b,train,በሙላይ ኤል ሀሰን ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አልጄሪያ ኢኳቶሪያል ጊኒን 3 ለ 1 አሸንፋለች።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-28.7,female,,,16000,3,0 clip_a5c74dbaad59,train,ባህላዊ እሴቶችን ለሀገር ሰላምና ልማት ይበልጥ ለማዋል መጠበቅና ማስተዋወቅ ተገቢ በመሆኑ የዘመን መለወጫ በዓላትን በዚህ መልክ ማክበሩ ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.633,10.633,0.0,10.633,-30.3,female,,,16000,3,0 clip_6b47a48a57f2,train,በተካሄደው አሳታፊ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ ይመራኛል ያለውን መሪ መምረጥ እንደቻለ ገልፀዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.314,5.314,0.0,5.314,-28.7,female,,,16000,3,0 clip_8b76fa830b71,train,አካል ጉዳተኞችን በማሰልጠን በእውቀትና ክህሎት ብቁ እንዲሆኑ የማድረጉ ጥረቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ለዚህም አስፈላጊው እገዛ የሚደረግ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-28.3,female,,,16000,3,0 clip_d570a8b62db7,train,በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መካከል ያለው ትብብርና አጋርነት በዘላቂነት እና በጋራ ብልጽግና ላይ ተመስርቶ በተጠናከረ ሁኔታ እንደሚቀጥልም ጠቁመዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,7.913,7.913,0.0,7.913,-29.9,female,,,16000,3,0 clip_b083dce58e4b,train,ባሕል ካለው ማሕበራዊ እሴት በተጨማሪ ለቱሪዝም ዘርፍ ማደግ ያለውን ጠቀሜታ ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት  እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.633,7.259,0.0,7.633,-28.4,female,,,16000,3,0 clip_2580c2116a46,train,በድሬዳዋ አስተዳደርና በሐረሪ ክልል የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃግብር ተጠቃሚዎችን የብሔራዊ መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ የተሰሩ ስራዎችና ተሞክሮዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-29.1,female,,,16000,3,0 clip_f21fd5364a1b,train,ኢትዮጵያ ያሏትን የቱሪዝም ፀጋዎች ለአለም በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማሳደግ ላይ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-29.7,female,,,16000,3,0 clip_1721dc94c602,train,ኢትዮጵያ ያሏትን የቱሪዝም ፀጋዎች ለአለም በማስተዋወቅ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ገለፁ።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-28.6,female,,,16000,3,0 clip_8379e825f5db,train,ግንባታዎቹ ሲጠናቀቁ የከተሞችን የቆሻሻ አወጋገድ ዘመናዊ ማድረግ ከማስቻል ባሻገር ቆሻሻን መልሶ ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.873,7.455,0.0,7.873,-31.0,female,,,16000,3,0 clip_0af6d4708e8b,train,የዛሬው የድጋፍ ስምምነትም በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን የሚያጠናክርና የሀገራቱን ትብብር የሚያሳድግ መሆኑን አንስተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-23.1,female,,,16000,3,0 clip_bcc8925d3f39,train,ከፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የተከናወኑ ተግባራት የሕዝብና የመንግስትን ጥቅም ከማስከበር አንፃር ከፍተኛ ስኬት እንደተመዘገበባቸው አብራርተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.713,9.825,0.442,10.713,-33.5,female,,,16000,3,0 clip_2cea8e4f95f2,train,ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የተከናወኑ የዝግጅት ተግባራት ምርጫውን በስኬታማነት ለማጠናቀቅ እንዳስቻሉ ነው የተናገሩት።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-29.6,female,,,16000,3,0 clip_fc5863c391d2,train,መመሪያው በፍጥነት ተግባራዊ እንዲደረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.793,6.036,0.0,6.793,-28.6,female,,,16000,3,0 clip_f9849c855860,train,292 ጥቆማዎች ላይ በተሰራው አስቸኳይ የሙስና መከላከል ስራ ሊመዘበር የነበረን ከ178 ሚሊዮን 871 ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉን ኮሚሽነር ሙሉሰው ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.034,10.63,0.0,11.034,-29.2,female,,,16000,3,0 clip_6aab77c50e08,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ በተለይም በሕክምናው ዘርፍ የኢትዮጵያን የመመርመርና የማከም ዐቅም ያሳድጋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም በላይ የተቋሙ ንጽሕና እና ጽዳት ለብዙ ተቋማት ምሳሌ ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-29.7,female,,,16000,3,0 clip_73e06260a47f,train,በሐረሪና በድሬዳዋ የተካሄደው የሙከራ ፕሮጀክት ስኬታማ የሆነው ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት ተቀናጅተው ሌት ተቀን በመስራታቸው ነው ያሉት ደግሞ የኢትዮ ቴሌኮም የምስራቅ ሪጅን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጣሰው ሽመልስ ናቸው።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-25.8,female,,,16000,3,0 clip_df8c3a96b919,train,ከዓለም አቀፉ የንግድ መስመር በማራቅ ኢኮኖሚዋንና ሁለንተናዊ ብሔራዊ አቅሟን በማዳከም በውስጥ ጉዳይ ብቻ እንድትተራመስ ጠላቶቿ ተግተው መስራታቸውን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.633,9.09,0.0,9.633,-29.5,female,,,16000,3,0 clip_3914d0c329bd,train,የኮሚሽኑን የአሰራር ስርዓት ከማሻሻልና ብቃት ከማሳደግ አኳያ በተሰሩ ስራዎች ሶስት የተለያዩ ሕጎችን በማዘጋጀት ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉን ኮሚሽነሩ አስረድተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.954,9.954,0.0,9.954,-27.7,female,,,16000,3,0 clip_257962756ee7,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የሚሰጣቸውን አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንደ ልጆቻቸው ተንከባክበው ለማስተማር ዝግጁ መሆናቸውን  በወልዲያ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-23.3,female,,,16000,3,0 clip_d6734310b54d,train,በቀጣይ ስራዎችም ይህንኑ ቅንጅት በማጠናከር የላቀ ስራ መስራት እንደሚያስችል በመጠቆም።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-28.5,female,,,16000,3,0 clip_0a3acf50d7dc,train,ዶክተር ኢማኑኤል እንዳሉት፤ ጭንቀት አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰተው በሥነ-ሕይወታዊ (አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት)፣ ሥነ-ልቦናዊ እና አካባቢያዊ (ማኅበራዊ) ሁኔታዎች መሥተጋብር ነው።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-28.9,female,,,16000,3,0 clip_69d9ff3270be,train,በዚህም የመርሃግብሩ ተጠቃሚዎች በፋይዳ መታወቂያ ታግዘው ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት እንደሚችሉ በመግለፅ።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.394,6.065,0.0,6.394,-27.4,female,,,16000,3,0 clip_f90ee1758230,train,የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲጎለብት የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንደነበሩ ጠቅሰው፣በቀጣይም ይህን ተሳትፎ የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ ነው ያስታወቁት።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.194,9.818,0.0,10.194,-30.7,female,,,16000,3,0 clip_d900824c8023,train,የጤና መድህን አገልግሎት ጤናችንን ለመጠበቅና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት እንድናገኝ አግዞናል ሲሉ በባሌ ዞን የዲንሾ ወረዳ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ተናገሩ ።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.873,8.318,0.0,8.873,-27.9,female,,,16000,3,0 clip_5678ddb65366,train,"""ሴት አመራሮች ለኢትዮጵያ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ መድረኩን ያዘጋጀው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።",spk_9d3e455f9ed4,am,7.234,5.646,0.0,7.234,-27.0,female,,,16000,3,0 clip_dddb2a97d0ec,train,ሁለተኛው የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በኢትዮጵያ መካሄዱ ሀገሪቱ ለምግብ ስርዓት ሽግግር ላከናወችው ስራ እውቅና የሰጠ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-24.6,female,,,16000,3,0 clip_aece898a6ab5,train,በመሆኑም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በብሔራዊ ጥቅም የማይደራደር ዜጋ ለመፍጠርና የትርክት ጫናን ለመመከት መሥራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,8.065,0.0,8.594,-36.9,female,,,16000,3,0 clip_3f99ebfb5106,train,በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የመወያያ ጽሑፍ አቅርበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-27.9,female,,,16000,3,0 clip_45d5b2fb6394,train,እንዲሁም በአሰራር ስርዓት ጥናትና በሙስና መረጃ ማደራጀትና መተንተን እንዲሁም በተቋም ግንባታ በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.913,7.913,0.0,7.913,-27.9,female,,,16000,3,0 clip_21a7586c92d6,train,በሐረሪ ክልል የግብርና ቢሮ የገጠር የምግብ ዋስትና ዳይሬክቶሬት ባለሙያ አቶ አብዲ ኡመር  ዲጂታል መታወቂያው  ሃብትን ከብክነት በማዳን  እና የተጠቃሚነት ድግግሞሽ በማስቀረት በግብርናው ዘርፍ የሚከናወኑ ልማቶች  ፍትሃዊነትን  ለማረጋገጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,14.873,14.532,0.0,14.873,-29.2,female,,,16000,3,0 clip_118d38e3f05b,train,ሀገሪቱ ያላትን  በርካታ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የመስህብ ቦታዎች በማስተዋወቅና መልካም መስተንግዶን ለጎብኚዎች በመስጠት ከዘርፉ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-26.1,female,,,16000,3,0 clip_d147a01b2261,train,"በጋሞ ዞን የጋሞዎች ዮ""ማስቃላ""፣ የዘይሴዎች ""ቡዲኬሶ"" እንዲሁም የጊድቾዎች ""ባላካዳቤ"" የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ኩነቶች እየተከበረ ይገኛል።",spk_9d3e455f9ed4,am,9.434,9.434,0.0,9.434,-32.5,female,,,16000,3,0 clip_aa5e92e1dd3a,train,ባለፉት ጥቂት ዓመታት በሌማት ትሩፋት፣ በስራ ዕድል ፈጠራና፣ በሴቶች ላይ የነበሩ የተዛቡ አመለካከቶችን በመቀየር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፏቸውን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.954,11.305,0.0,11.954,-30.4,female,,,16000,3,0 clip_cfb247f61cb2,train,በተጨማሪም በተገባደደው በጀት ዓመት 4 ሺህ 200 የመንግስት ሰራተኞችን በመመዝገብ የምስክር ወረቀት መሰጠቱን ጠቁመው የመረጃውን ትክክለኛነት በማረጋገጥ ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን የማስፈን ስራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,13.153,13.153,0.0,13.153,-29.1,female,,,16000,3,0 clip_3ffa9b820113,train,እንዲሁም አንድ ሺህ 465 አነስተኛና መካከለኛ የውሃ ተቋማትን የመገንባት እና በአገልግሎት ብዛት የተጎዱ የውሃ ተቋማትን በመጠገን ለአገልግሎት የማብቃት ስራ እንዲሁ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.993,9.058,0.0,9.993,-29.2,female,,,16000,3,0 clip_69480c348ca2,train,የወጣቶችን የፈጠራ ሃሳብ ወደተግባር የሚቀይር የፋይናንስ አቅርቦት አሰራር መዘርጋቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተገለጸ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-29.3,female,,,16000,3,0 clip_f73fc0c66b3e,train,አገልግሎቱ የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ግንባታ፣ የደም ልገሳ፣ ማዕድ ማጋራት፣ የወባ በሽታ መከላከል፣ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታን ጨምሮ በሌሎችም በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ሥራዎች ላይ በማተኮር እየተተገበረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,14.934,13.495,0.418,14.934,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_905f9801a387,train,አሁናዊ ሁኔታውን ከቀድሞው ጋር ማነፃፀር የማይቻል ነው ያሉት አቶ አረጋ አበበ፤ ጤና ጣቢያው ወረቀት አልባ፣ ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,9.973,9.125,0.349,9.973,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7355bcd81dd,train,ማዘጋጃ ቤቱ በሰጣቸው ቦታ ላይ በበጎ ፈቃደኞች አዲስ ቤት እየተገነባላቸው መሆኑ ትልቅ እፎይታ እንደሰጣቸው የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ  ማሚቴ ጤኮ ናቸው።,spk_64ac580c0076,am,9.733,8.936,0.493,9.733,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05005978dda2,train,ይህንን እውን ለማድረግም ሁሉም ዜጋ ደም የመለገስ ባህሉን እንዲያሳድግ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_64ac580c0076,am,7.574,6.759,0.424,7.574,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_251c5a9c4fbb,train,በበጋ ወራት ለሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለቤት ግንባታ የሚሆን ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ግብዓት መሰብሰቡንና   የዛሬው የቤት ግንባታ መጀመርም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_64ac580c0076,am,11.614,10.583,0.376,11.614,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88f1f016e7b3,train,በተጨማሪም ማሕበሩ በአካባቢ ጽዳት፣ በደም ልገሳና በአልባሳት ድጋፍ ላይ በመሳተፍ ማሕበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።,spk_64ac580c0076,am,9.213,8.209,0.538,9.213,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_319261ae0be2,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የሰላም ጉዳይ የሁሉ ነገር መሰረት በመሆኑ በመከባበር፣ በመተባበርና በመተጋገዝ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ለሀገር እድገትና ብልጽግና መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_64ac580c0076,am,15.053,13.96,0.368,15.053,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_571799fe2de2,train,የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍናን ለማሳደግ እንዲሁም ነባር አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ ለመስጠት የሚያስችል ነውም ብለዋል።,spk_64ac580c0076,am,7.413,6.736,0.369,7.413,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be6a5817493e,train,በቂርቆስ ጤና ጣቢያ የታካሚዎች ልየታ፣ ምዝገባና ክፍያ ቡድን መሪ ደስታ ከበደ፤ ከዚህ ቀደም በአንድ ክፍል ውስጥ ሁለት አገልግሎት ይሰጥ እንደነበር አውስተው፤ አሁን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ አገልግሎቶችን ወደመስጠት መሸጋገራቸውን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,14.213,13.203,0.377,14.213,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c7bec683583,train,አሁን ላይ በጤና ጣቢያው በርካታ ባለሞያዎች ያሉት በመሆኑ የታካሚዎችን ሪፈራል የሚቀንስ አገልግሎት እንዲሰጥ እንደሚያስችልም ጠቁመዋል።,spk_64ac580c0076,am,8.254,7.292,0.38,8.254,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_523688950d66,train,በብሔራዊ ቴአትር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዥ ተውኔት እንደሚቀርብም ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,5.173,3.409,0.319,5.173,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5528f397973,train,ምዝገባው በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd37c6559d8f,train,የወጣቶችን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በሚሰጠው ስልጠና ላይ መሳተፉ ይህን እውን ለማድረግ እንደሚያግዘውም ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,8.493,7.544,0.0,8.493,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_459ef548a5b5,train,ስትራቴጂው ከዚህ ቀደም ከነበረው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጅ ትግበራ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን መነሻ በማድረግ ከሀገር አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ጋር እንዲጣጣም ተደርጎ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,21.733,15.861,0.0,21.733,-37.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfaa6199da91,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ መንግሥት ከህዝብና ከባለድርሻ አካላት ጋር ባከናወናቸው ተግባራት በሁሉም የጤና አገልግሎት መስኮች አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል።,spk_0513a1010885,am,17.014,10.78,0.0,17.014,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1014a31d2ea8,train,ወጣቶቹ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት፤ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄን ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን።,spk_0513a1010885,am,9.674,9.674,0.0,9.674,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea6a7d987459,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው የጥበብ ውድድሩ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የጥበብ አቅም አጉልቶ ለማሳየት እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_0513a1010885,am,17.654,12.384,0.0,17.654,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_feb8c481290e,train,የደሴ ከተማ ነዋሪና የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ቢላል ወዳጆ በኢትዮጵያ ዘላቂ አንድነትና ሰላም ለመፍጠር ምክክሩ ታላቅ ተስፋን ይዞ መጥቷል ነው ያለው።,spk_0513a1010885,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91c9545aa71b,train,የቀበሌ አስተዳደሩ የመሰረተ ልማት፣ የፍትህ አገልግሎትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በቅርበት እንዲመለሱ እድል በመስጠቱ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸውም ነው የተናገሩት።,spk_0513a1010885,am,12.014,10.814,0.0,12.014,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53abea9ef4ae,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በዓሉ የዓድዋ ድል ታሪክ የወለደው የታታሪነትና የአይበገሬነት መገለጫ ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a75b734830e9,train,የኦክሲጅን ማምረቻው አቅርቦቱን በሲሊንደርና ወደ ሕሙማን አልጋዎች በተዘረጉ የኦክሲጅን ማስተላላፊያ መስመሮች በፍጥነት ተደራሽ እያደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_0513a1010885,am,12.633,10.449,0.0,12.633,-37.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74a70c828a44,train,አዲስ አበባ የአደባባይ በዓሎችንና ትላልቅ ኩነቶችን የማስተናገድ አቅሟ እያደገ የመጣ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚቀመጥ መሆኑን የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራር መገምገሙም ተመላክቷል።,spk_0513a1010885,am,18.893,15.784,0.362,18.893,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_929441a8fd55,train,በማህበራዊ ዘርፍም በሰው ተኮር ስራዎች እና በጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ በጉልህ የሚታዩ ውጤቶች መገኘቱን አንስተዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec37bd51067b,train,እንሥራ፤እንበርታ፤ ካልሠራን የሚመጣ ለውጥ የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ተግተን ሥንሠራ ለውጥ ማምጣት እንደምንችል ታይቷል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_0513a1010885,am,10.653,5.804,1.207,10.653,-44.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9808279f64ea,train,የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ፤ በዓሉ በዓለም ቅርስነት ይመዝገብልን የሚለው የህዝብ የዘመናት ጥያቄ ምላሽ ሊያገኝ ጫፍ ደርሷል ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,15.813,15.813,0.0,15.813,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05a63667be1d,train,ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ነዋሪ ወጣት ፍሬዘር ሀይሉ በበኩሉ ሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆንና የኢትዮጵያ ሁለተናዊ ብልጽግና እንዲረጋገጥ የድርሻዬን ለመወጣት ቁርጠኛ ነኝ ሲል ገልጿል።,spk_0513a1010885,am,17.213,16.318,0.0,17.213,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b1b49c08abb,train,የምርመራ ቡድኑ አባል የሆኑት ዶክተር ቶፊቅ መሐመድ እንዳሉት የህክምና ባለሙያዎቹ ቡድን ከሚሰጠው አገልግሎት መካከል የደም ግፊት፣ ኤች.አይ.ቪ፣ የስኳር በሽታ፣ የአይን ምርመራና የሌሎች በሽታዎች ልየታና ህክምና ይገኙበታል ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,22.773,22.773,0.0,22.773,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe79cf077970,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ አስክሬን ለ40 ዓመታት ባስተማሩበት ኑር መስጂድም ሶላተል ጀናዛ ተሰግዶበታል።,spk_0513a1010885,am,10.893,7.011,0.314,10.893,-43.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aa5a951019f,train,የህክምና ቁሳቁሶቹ ድጋፍ በዞኑ የተሟላ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተደረገ ያለውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰው ድጋፉን ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,16.713,13.152,0.318,16.713,-39.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3032e344b20,train,ቀበሌው፣ወረዳው፣ ዞኑ፣ክልሉ ዋና ሥራው የዜጎችን ሕይወት ማሻሻል መሆኑን አስገንዝበው፤ ሻል ያለ ሀብት ያላቸው ሰዎች ደግሞ ይህንን መደገፍ እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,14.694,10.945,0.916,14.694,-39.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0267eb8ee6f5,train,ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድሩ ሀገራዊ ትርክት ግንባታን በማጉላት ለኢትዮጵያ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,12.053,8.867,0.857,12.053,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f3680416adb,train,አደረጃጀቱ መንግስታዊ አገልግሎት የተሳለጠ እንዲሆን ማገዙንና ነዋሪውም ጊዜውን በልማት ላይ እንዲያሳልፍ ማድረጉን የተናገሩት ደግሞ የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ታከለ ኤልያስ ናቸው።,spk_0513a1010885,am,17.174,17.174,0.0,17.174,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9f1fe78c4e9,train,በምዕራብ ሐረርጌ ዞን የጤና አገልግሎቱን የተሻለ ለማድረግ ከመንግስት ጥረት ባለፈ አጋር አካላትን በማሳተፍ የህክምና ቁሰቁስ የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_0513a1010885,am,17.413,12.282,0.565,17.413,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_685eb92fcf56,train,በአጠቃላይ ፈተና የወሰዱት 585 ሺህ 882 ተማሪዎች ሲሆኑ 308 ሺህ 66ቱ ወንዶች እንዲሁም 277 ሺህ 816 ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,14.514,11.047,0.9,14.514,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6f2237c779,train,የ2017 ዓም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ሂደትን በተመለከተ የጸጥታ ዕቅድና ኦረንቴሽን መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው።,spk_0513a1010885,am,10.493,10.126,0.0,10.493,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d15af3db6b78,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ማርቲን ኦዴጋርድ እና የብራይተኑ ጆርጂኒዮ ሩተር በራሱ ላይ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_0513a1010885,am,10.754,8.25,0.428,10.754,-39.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c134599a5f9,train,አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት የዞኑን ህዝብ አኗኗር፣ የሥራ ባህል፣ የፍትህ አገልግሎት እንዲሁም የሰላምና የልማት ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ea7240c7ffc,train,በመድረኩ ላይም የክልል፣ የፌደራልና የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች፣ የዘርፉ ምሁራንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_0513a1010885,am,10.514,10.514,0.0,10.514,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47cfbaa27459,train,ከዲፕሎማሲ አኳያም የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ከፍ ያደረጉ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸው፤ በዚህም የኢትዮጵያ ተሰሚነት እያደገ መምጣቱን አመልክተዋል።,spk_0513a1010885,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2090b7d189af,train,የተገኙ ስኬቶችን ለህዝብ በአግባቡ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ጠቁመው፤ ከዚህ አንጻር የህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሙያዎች ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ተደራሽ የማድረግ ሚና ሊጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,18.573,18.573,0.0,18.573,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d6238700706,train,አሁን የሠራነው ትራኮማን፣ተላላፊ በሽታዎችን፣ ከከብት የሚተላለፍ በሽታን ጨምሮ በርካታ ችግሮችን የሚያስቀር ስለሆነ፤ የተጀመረውን ለማስፋፋት እየተረዳዳን እየተደጋገፍን በትብብር ልንጓዝ ይገባል ብለዋል በንግግራቸው።,spk_0513a1010885,am,19.413,13.465,0.555,19.413,-38.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7821f9d160b8,train,በተጓዳኝም የሁለትዮሽ የንግድ ፎረሞች እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,7.734,5.296,0.677,7.734,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c8d629229d0,train,በተያዘው ዓመት ማህበረሰብ አቀፍ የውሃ አስተዳደርን በማጠናከር ዘላቂ አቅርቦትንና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,10.954,8.496,0.0,10.954,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb32e9b8eabd,train,ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድሃኒቶችን ስርጭት ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_0513a1010885,am,17.294,12.544,0.0,17.294,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b61d264ce43c,train,በፌደራል መንግስት የፋሲል አብያተ መንግስታትንና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጥገና ከማድረግ ጎን ለጎን እንደ ጎርጎራ ያሉ አዳዲስ መዳረሻዎችም መልማታቸውን ለአብነት አንስተዋል።,spk_0513a1010885,am,22.113,18.383,0.0,22.113,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3ec1f309cb2,train,የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ቃልኪዳን ታደሰ አንድነታችንንና ሰላማችንን ጠብቀን የምክክር ኮሚሽኑን በማገዝና በመደገፍ የምክክሩ ዓላማ እንዲሳካ እንሰራለን ብላለች።,spk_0513a1010885,am,16.093,15.663,0.0,16.093,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f64ce8090c8,train,የክልሉ መንግስትም ቅርሱን ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው ሌሎች ባለድርሻ አካላትም ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_0513a1010885,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a83414426be0,train,እነዚህም የዞኑን ህዝብ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች  በቅርበት እንዲመለሱ ማገዛቸውን ነው የገለጹት።,spk_0513a1010885,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e0aaedc5f3c,train,በዛሬው እለትም የሉሲ (ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካላት ወደ ቼክ ሪፐብሊክ እንደሚሄዱ አስታውቀዋል።,spk_0513a1010885,am,9.414,5.829,0.657,9.414,-42.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fee7c3a0fc3,train,በወረዳው የንጹህ መጠጥ ውሃ ክፍያ ተመንን በማሻሻል ዘላቂ አቅርቦትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዲላ ዙሪያ ወረዳ የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሜሪኩሪ ወልደየስ ናቸው።,spk_0513a1010885,am,21.773,14.116,0.0,21.773,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30695709f52a,train,ሴቶች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተከትሎ ከፋይናንስ ተቋማት ብድር በመውሰድ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማጎልበት የሚችሉበት እድል እንደተፈጠረላቸው አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.014,10.77,0.642,14.014,-36.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_71b68e23a720,train,የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመስል በበኩላቸው በመገኛ ምንጫቸው ተለይተው የሚታወቁ የግብርና ምርቶች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በመሆን የተሻለ ዋጋ ያወጣሉ ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.014,11.687,0.394,13.014,-30.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a4a19530c42,train,የታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ባደረባቸው ሕመም ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወቃል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.334,8.903,0.537,10.334,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_d8a849022798,train,ባለፉት ሶስት ዓመታት ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የኢትዮጵያን የመሬት ገጽታ በካዳስተር ሥርዓት ማደራጀት የሚያስችል ስኬታማ ተግባር መከናወኑን ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.454,10.09,0.364,10.454,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_164f90fc4a6e,train,ከዚህ የአካውንት ነጠቃ በኋላ የተነጠቀውን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካውንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ እንደሚገኙም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገልጿል።,spk_167d13af5b3f,am,17.534,17.157,0.377,17.534,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_0b4d052438b9,train,የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በላቸው ፀሐይ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያን ታላላቅ ከተሞች ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል አድራሻ ስርዓት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.813,9.458,0.522,10.813,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_48947236dfff,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በማኅበራዊ ልማት የምታደርገው አስተዋጽዖ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ሕይወት የቀየረ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.133,11.932,0.385,13.133,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_3c8a3ec62a8a,train,በምርምር ማዕከሉ የቀረበው እንቁ የተሰኘ የዳጉሳ ዝርያ በአርሶ አደሮች ማሳ ያለበትን ሁኔታ ለመገምገም የተዘጋጀ  የመስክ ምልከታ ዛሬ በዝቋላ ወረዳ  ተካሂዷል።,spk_167d13af5b3f,am,10.934,9.922,0.615,10.934,-33.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2400b4d0cfea,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ በዚሁ ወቅት እንዳሉት እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ የፋይዳ መታወቂያ ተመዝጋቢዎችን 90 ሚሊየን ለማድረስ ታቅዶ እየተሰራ ነው።,spk_167d13af5b3f,am,15.733,13.944,0.358,15.733,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_361c74c2c63c,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ አብዮት ባዩ (ዶ/ር)፥ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የሀገርን የዲጂታል ኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያረጋግጡ ስኬቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.293,14.564,0.396,15.293,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_32d2e644509a,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ቁልፍ ጉዳይ በመሆኑ አርሶና አርብቶ አደሮች እንዲመዘገቡ በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገለጹ።,spk_167d13af5b3f,am,12.094,9.959,1.048,12.094,-29.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_669c0a4a6bcc,train,በተለይም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመቆም ለሰላም፣ ለጋራ ትርክት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት ያላቸውን የላቀ ሚና ሊወጡ ይገባል ሲሉም አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.094,11.176,0.398,12.094,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_0e2a1aa3a6d6,train,ይህንን ችግር በመሰረታዊነት ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅጣጫ ሰጪነት የተጀመረው የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በአዲስ አበባ  ወደ ሥራ መግባቱን ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.813,10.335,0.479,10.813,-30.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_eeef3e10efbf,train,ቻይና የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቷን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) 15ኛው የብዝሃ ህይወት ጥበቃ ኮንፈረንስ መድረክ (ኮፕ-15) ላይ ይፋ አድርጓል።,spk_167d13af5b3f,am,8.573,8.095,0.479,8.573,-29.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3393b3505baa,train,ይህም ተቀራርቦ ለመስራትና ይበልጥ ምርታማ ለመሆን የሚያግዝ ሲሆን፤ ግልጽ አሰራር የተበጀለት መሆኑ ደግሞ ፍትሃዊነትን ከማስፈን አኳያ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.053,11.451,1.864,14.053,-34.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_1490feb15412,train,በከተማው ተቋማት የሕዝብን መስተንግዶ  ቀልጣፋና ተጠያቂነት ያለበት ለማድረግ በቅርቡ የተጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን ተገልጋዮች ይናገራሉ።,spk_167d13af5b3f,am,13.133,11.98,0.58,13.133,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_813ad4b8d64f,train,በአፍሪካ በቀዳማይ ልጅነት ዘመን የህጻናት መሰረታዊ የማንበብ፣ የመጻፍ እና የሂሳብ ክህሎቶችን ማላቅ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ከፍተኛ የባለድርሻ አካላት አውደ ጥናት ሐምሌ 15 እና 16 ቀን 2017 ዓ.ም በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ይካሄዳል።,spk_167d13af5b3f,am,19.093,18.722,0.371,19.093,-20.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_1fec6b15679b,train,በዚህም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዲጂታላይዜሽን ማስፋፋት ላይ  የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ  ይቀጥላል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.973,6.662,0.652,7.973,-34.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a2a9de7d5a6,train,በዩኒቨርሲቲው ባለሙያ እገዛ የተደረገላቸው የፍየል ዝርያ ማሻሻያ በአካል የገዘፉና የስጋ ምርታቸው ከፍተኛ የሆኑ በማርባት ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.334,8.966,0.367,9.334,-34.1,male,25-34,,16000,4,0 clip_14a7374f2683,train,ሚኒስትር ዴኤታው ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) በፕሮጀክቱ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው እንዳሉት የህዝቡን ህይወት ለመቀየር እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል አንዱ የሃይል አቅርቦትን ተደራሽ ማድረግ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.174,11.105,0.365,12.174,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_290a5c008126,train,:- የመቱ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ የምርምር ስራዎችን በማፍለቅ የአካባቢውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።,spk_167d13af5b3f,am,9.614,8.903,0.374,9.614,-30.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_245a323ce982,train,በተጨማሪም በዓሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን በማጉላት የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ፈተናዎችን በጽናት ለመሻገር አጋዥ መሆኑንም አክለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.973,8.7,0.663,9.973,-31.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c71e07add2f3,train,ህብረተሰቡ ለእንግልት የሚዳረግባቸውን አገልግሎቶች በመለየት በአንድ ማዕከል ውስጥ ያለ ውጣውረድ በኦን ላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን  አመልክተዋል ።,spk_167d13af5b3f,am,9.254,7.781,0.836,9.254,-31.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_cb239a57189b,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለኤርትራ አዲስ አስተባባሪ መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,8.493,7.109,0.715,8.493,-30.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_7151b232f092,train,የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ አገልግሎቱን አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,6.774,6.411,0.362,6.774,-26.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_312779c1a1eb,train,ሮዝኒፍት እንደገለጸው በአትላንቲክ ውቅያኖስ አካባቢ ፔቾራ በተባለው ባህር 82 ሚሊዮን ቶን የሚገመት የነዳጅ ክምችት ተገኝቷል።,spk_167d13af5b3f,am,10.254,9.393,0.861,10.254,-31.0,male,25-34,,16000,4,0 clip_a18773c4cc85,train,በሴክተሩ የሚታየውን የመሰረተ ልማትና ቴክኖሎጂ፣ የገበያ ተደራሽነት እንዲሁም የብቁ ባለሙያ ችግርን ለመቅረፍ የአፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ እየሰራ እንደሚገኝ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚው መናገራቸውን ናይጄሪያን ትሪቡን ዘግቧል።,spk_167d13af5b3f,am,17.654,15.047,0.659,17.654,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_588d7342613d,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ሲሳይ ቶላ በመርሐ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት፥ ብሔራዊ ጥቅምን ከማስከበር እንዲሁም ካለው የላቀ ኢኮኖሚያዊና ስትራቴጂያዊ ፋይዳ አንጻር የድሮን ቴክኖሎጂን በራስ አቅም ማልማት ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ ነው፡፡,spk_167d13af5b3f,am,16.694,15.503,0.801,16.694,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3d479007e2b5,train,ኢሬቻ የሁላችንም በዓል በመሆኑ ለስኬታማነቱ በጋራ እየሰራን እንገኛለን ያሉት ደግሞ ሌላኛዋ ተሳታፊ ማሬ አምቡ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,9.373,8.993,0.381,9.373,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c5e11b0fda5a,train,በኢንስቲትዩቱ የክህሎት ኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ፕሮግራም የተዘጋጁ ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ሥራ ማስጀመሪያና የርክክብ መርሃ ግብር በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሸበሌይ ወረዳ ሆረሀውድ ቀበሌ ተከናውኗል።,spk_167d13af5b3f,am,13.414,11.976,0.376,13.414,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8fa2cac9bed4,train,ኢትዮጵያን ማበልጸግ ዘመናትን የተሻገረ የልሂቃን ዕሳቤ መሆኑን ያነሱት አማካሪ ሚኒስትሩ፤ ጋዜጠኝነት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠበቅ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,12.293,11.624,0.669,12.293,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_684028938b1f,train,አውደ ጥናቱ አፍሪካ ህብረት እ.አ.አ በ2035 የህጻናትን የማንበብ እና የመጻፍ ችግር የማስቀረት ቁርጠኝነት አካል እንደሆነም ገልጿል።,spk_167d13af5b3f,am,10.934,10.553,0.381,10.934,-22.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_89f39a5bcc83,train,አርሶ አደሩ የተሻሻለ የሰብል ዝርያዎችን የመጠቀም ልምዱ እያደገ መምጣቱን ጠቁመው፤ ምርታማነትን በማሳደግ ስርዓተ ምግብን ለማሻሻል ከማዕከሉ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.094,11.704,0.407,13.094,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ed1ef5f8e8a,train,በ100 ፐርሰንት ግቦች ውስጥም የፋይዳ መታወቂያ ሙሉ ለመሉ በኢትዮጵያ መዳረስ እንዳለበት ገልጸው ለዚህም በሁሉም የአስተዳደር መዋቅሮች አበክሮ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.854,10.7,0.448,11.854,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_b1477b5cc04d,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄይሉ ኡመር (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የኮንፈረንሱ ዋና አላማ ዜጎች አለም የደረሰበትን የህክምና ቴክኖሎጂ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ነው ብለዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,12.213,11.836,0.377,12.213,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5b48de90acc3,train,እንደ ሀገር የኤሌክትሪክ ሃይል አማራጮችን በማስፋት የህዝቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት መሰጠቱን አብራርተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.373,8.925,0.449,9.373,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a3990488e0c,train,ቀደም ሲል በነበረው አገልግሎት ፋይል የመጥፋት አጋጣሚና ሌሎችም ችግሮች እንደነበር በማስታወስ አስተያየት የሰጡት ደግሞ ከገላን ክፍለ ከተማ የመጡ አቶ ወርቅነህ በንቲ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,10.733,9.96,0.4,10.733,-31.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_db887f9e71b1,train,ስትራቴጂክ ዕቅዱ በተገልጋይ እርካታ የሚለካ መሆኑን ገልጸው በተለይም ጥራት ያለው ፍትህ እንዲሰጥ ሰፊ አስተዋጽኦ ያበረክታል ነው ያሉት።,spk_167d13af5b3f,am,9.774,8.925,0.371,9.774,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_3e79e2eabe30,train,በገጠር የሚገኙ ማህበራዊ ተቋማትን የሃይል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ተግባርም በአጎራባች ዞኖች የሚገኙ 24 ጤና ጣቢያዎችና 19 ትምህርት ቤቶችን የሶላር ሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.373,12.759,0.615,13.373,-28.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8bbfa2e99e93,train,ዘመናዊ አርሶ አደር ለመፍጠር ወሳኝ የሆነውን የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ለማሳካት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.413,7.035,0.378,7.413,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_d21c0488c3ce,train,በኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕግ ማውጣት እና ምርምር ዳይሬክተር ኢብሳ ጨመዳ በበኩላቸው በክልሉ በሰባት ሺህ ቀበሌዎች ላይ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ተከፍተው ለህዝቡ አገልግሎት እየሰጡ ነው።,spk_11ef108eedd2,am,17.373,13.342,0.0,17.373,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebbd5ebc322c,train,ይህም ህብረተሰቡ በቅርበት በባህሉ መሰረት የዳኝነትና የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል ነው ያሉት።,spk_11ef108eedd2,am,7.173,6.054,0.462,7.173,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0aaf7a7ade0d,train,በዚሁ ወቅት የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የመሠረተ የማኅበረሰብ ፍትሕን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የፍትሕ ጥያቄ ምላሽ መስጠት የሚያስችሉ አገልግሎቶች እየተተገበሩ ነው።,spk_11ef108eedd2,am,18.014,14.711,1.082,18.014,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ddc3632e045,train,በሀገሪቱ የመሠረተ የማኅበረሰብ ፍትሕን በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_11ef108eedd2,am,9.854,7.645,0.651,9.854,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad44ed3973ec,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ሕብረተሰቡ በቅርበት ፍትህ እንዲያገኝ በማድረግ ወጪን፣ ጊዜንና እንግልትን እያስቀሩ ነው ብለዋል።,spk_11ef108eedd2,am,9.293,7.905,0.553,9.293,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_231c67cd0164,train,ዋና ስራ አስፈጻሚዋ፥ የኩባንያውን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የዕድገት ስትራቴጂውን ማጠቃለያ ሪፖርት ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ አድርገዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-26.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdc7b968cccf,train,ህጉ የተዘጋጀው የተመድን ህግ፣ የዓለም ዓቀፍ ህግና ሌሎች የዓለም ዓቀፍ ግንኙነት መርሆዎችን መሰረት አድርጎ እንደተዘጋጀም አመልክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bf087a39f4e2,train,በተከታታይ ሲካሔድ በቆየው በዚህ ውድድር ላይም በአጋርነት በመሳተፍ ተወዳዳሪዎቹ ሃሳባቸው ተግባራዊ እንዲሆን የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሲወጣ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.573,8.205,0.671,9.573,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_41e0ee2829a1,train,ቢቢሲ እንደዘገበው አውሮፕላኑ በህንድ ካሊከት አየር ማረፊያ ካረፈ በኋላ በወቅቱ በነበረው የአየር ሁኔታና ዝናብ ተንሸራቶ ሁለት ቦታ ተገንጥሏል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.973,7.609,0.364,7.973,-28.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b72748c565ca,train,የተመረተው ድንገተኛ የኮቪድ-19 ክትባት ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ለሆኑ ሰዎች እንዲሰጥ በአለም ጤና ድርጅት መደገፉን የቻይና የጤና ባለስልጣን ተናግረዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,8.174,7.738,0.0,8.174,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a478922000f6,train,የኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስና የክፍያ ሥርዓት በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ እንደምትገኝም ጠቁመዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bb62f0fd448e,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንደ ሀገር ጊዜና ጉልበትን ለመቆጠብ እንዲሁም ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ መሆኑ ይታወቃል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.254,8.219,0.397,9.254,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e44fef23d1ab,train,20 በመቶ የሚሆነው የሞት መጠን ባሳለፍነው ሳምንት መከሰቱም የተነገረ ሲሆን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የወረርሽኙን አሳሰቢነት በመግለጽ የመንግስትንና አጋር አካላትን ርብርብ ጠይቋል።,spk_da5ed3191f4a,am,10.733,9.922,0.0,10.733,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_84fbe68f4e87,train,በሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ የፊት ጭምብል የማያደርጉ ወይም በትክክል የማይይዙ ሰዎች 10 ዶላር እንደሚቀጡ ታውቋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ced959a2547b,train,እንደ ዘ ሲቲዝን ዘገባ በጀቱ ወረርሽኙ ላደረሰው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ድጋፍ እንደሚውልም ፕሬዚዳንቷ ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-27.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3906de2bce2d,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ስፖርት የሰዎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጠናከር አብሮ የመስራት ባህልን የሚያጎለብት ነው።,spk_da5ed3191f4a,am,11.694,11.027,0.318,11.694,-26.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_22f7a72ae335,train,በሁለትዮሽ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ምክክር መካሄዱን የገለጹት የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ቻይና በግልጽነት፣ በመቻቻልና በእኩልነት ላይ በሚመሰረት አለም አቀፍ ግንኙነት ውስጥ እንደምትሳተፍ ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,12.094,11.46,0.0,12.094,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a583a91f45a6,train,ማዕከሉ የተገልጋዩን ጊዜና ጉልበት ከመቆጠቡ ባለፈ እንግልትን ከማስቀረት አኳያም አስተዋጽኦው የላቀ መሆኑን አማካሪው ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_77ffa63e45b1,train,በዲጂታል ቴክኖሎጂ የጎለበተች ፣ የምግብ ሉዓላዊነቷን ያረጋገጠች  ለችግሮች የማትበገር ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ሁላችንም የበኩላችንን መወጣት አለብን ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_da5ed3191f4a,am,14.133,13.806,0.0,14.133,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9eac7830e538,train,በመሆኑም ማስክ፣ ሳኒታይዘር፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ ሕዝብ የሚበዛባቸውን ቦታዎች አለማዘውተርና ሌሎች የጥንቃቄ መንገዶችን በትክክል መተግበር እንደሚገባ የጤና ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_da5ed3191f4a,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-32.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b0ae09ad0067,train,በዛሬው እለት ይፋ የተደረጉት መተግበሪያዎች ኮሚሽኑ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ላለው  የሪፎርም ሥራዎች  አጋዥ እንደሚሆኑት ጠቅሰዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,7.373,6.906,0.468,7.373,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fe5df1ff76d6,train,የመሠረተ ልማትን ለማስፋፋት የተሰጠው ትኩረት ዋነኛ የስኬቱ መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-27.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_15196b433ccd,train,በተሰጠው አመራር ቱርክዬን ያመሰገኑት አነቶኒዮ ጉተሬዝ  በስምምነቱ መሰረት ተጨማሪ የንግድ መርከቦች እንደሚጓጓዙ ተስፋቸውን ገልፀው  የሰብአዊ ቀውስን በማስታገስ  የአለምን የምግብ ደህንነት ያረጋጋል  ማለታቸውን አናዶሉ ዘግቧል።,spk_da5ed3191f4a,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-31.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_47ecb58c1e90,train,አየር መንገዶች የጉዞ አግልግሎታቸውን ምቹ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ደንበኞቻቸውን ዘና የሚያደርጉ ሥርዓቶችን በመፍጠር የንግድ ውድድርን ለማድረግ ሲተጉ ይስተዋላል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-33.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9e500214a755,train,የምርጥ አየር መንገድ ዝርዝሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ የተባለውን ዓመታዊ የአየር መንገድ ተሳፋሪ የእርካታ የዳሰሳ ጥናት ውጤት መሰረት ያደረገ ነው።,spk_da5ed3191f4a,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-29.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9c0a802182d7,train,እንዲህ አይነቱን የበላይነትን ይዞ ለመቆየት የሚደረግን ጥረት የቻይና መንግስት በጽኑ እንደሚያወግዝ ያመለከተው መግለጫው፤ በሁሉም ዘርፍ የሚገኘው የቻይና ህዝብ ይህንን ያልተገባ ጫና እንደሚያስቆጣው ገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,11.014,10.648,0.0,11.014,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d50db6b4f951,train,የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ። ከፕሬዚዳንቱ ጋር ባለፉት ሰባት ቀናት ውስጥ ግንኙነት የነበራቸው ሰዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተጠቁሟል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.454,8.109,0.0,8.454,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdd8f173dfe4,train,ይህም በቅርቡ በኢትዮጵያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ ምላሽ አጠቃላይ የአውሮፓ ህብረት ያደረገውን የገንዘብ  ድጋፍ ወደ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዮሮ እንደሚያሳድገው መግለጫው አመልክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-35.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ddfa8fb44958,train,እ.ኤ.አ በ2002 በሀገራቸው ዲሞክራሲ ኩራት ይሰማቸው የነበሩ 90 በመቶ አሜሪካውያን እንደነበሩ ያስታወሰው መረጃው አሁን ላይ በሀገሪቱ እየተከሰቱ ባሉ ቀውሶች ምክንያት ይህ አሃዝ ወደ 54 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የዳሰሳ ጥናት ውጤት አሳይቷል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,16.053,15.568,0.0,16.053,-33.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_300f90e8c1a0,train,ከዱባይ የተነሳው ቦይንግ 737 አውሮፕላን በኮሮና ቫይረስ ቀውስ ሳቢያ ወደ አገራቸው የሚመለሱ 190 ህንዳውያንን አሳፍሮ እንደነበረም ተገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_98615461e944,train,የሀገራቱን ሁለትዮሽ ግንኙነት በማጠናከር ቀጣናዊና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንዲቀጥል እንደሚሰሩም ገልጸዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-25.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f6952a834ee5,train,“አሜሪካ በቻይናና ሩስያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ የምታሳየውን ጣልቃ ገብነት በማስቆም ረገድ አለም አቀፍ ስምምነቶችን በመከተል ሁለቱም አገራት መስራት አለባቸውም” በማለት ምግለጻቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል።,spk_da5ed3191f4a,am,11.934,10.813,0.0,11.934,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3ae300771165,train,ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ሲሆን ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥርም ከ117 ሺህ 800 በላይ ደርሷል ብሏል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.293,8.98,0.0,9.293,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e66bea41f2c8,train,በአሜሪካ ቴክሳስ የኮሮና ወረርሽኙ ያልተጠበቀ አደገኛ መስመር እየያዘ መሆኑን አገረ ገዥው ግሬግ አቦት አስታወቁ።,spk_da5ed3191f4a,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-32.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b7625b139ae5,train,በማብራሪያቸው መንግስት 470 ሚሊዮን ዶላር በጀት በመያዝ የኮቪድ-19 ክትባት እና ሌሎች መከላከያ ቁሳቁሶችን ለመግዛት ተዘገጅቷል ብለዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_004485a0b770,train,)  በአፍሪካ አህጉር በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 118 ሺህ እየተጠጋ ነው። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ4 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ማሻቀቡ ተነግሯል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.254,8.88,0.0,9.254,-26.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4815d0e51401,train,እቅዱን ለማሳካት መንግስት ለአለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) የ571 ሚሊዮን ዶላር ብድር መጠየቁን አስረድተዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,6.654,6.217,0.0,6.654,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bc71ed83a29f,train,በጥናቱ መሰረት ለሀገራቸው አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡ 10 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገዶች ይፋ ሆነዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e20a9c934b81,train,የመርከቧ መነሳት የስምምነቱን ውጤታማነት እንደሚያመላክት ታውቋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-24.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e96744a36598,train,ብሔራዊ ሉዓላዊነቱን፣ ክብሩን፣ ዋና ዋና ጥቅሙን ለማስጠበቅና የምዕራባውያንን የበላይነት የማስጠበቅ ጥረትና የሃይል ሚዛንን የመቆጣጠር ፖለቲካን ለመከላከል የቻይና መንግስት በርካታ ጥረት ማድረጉን አስታውሷል።,spk_da5ed3191f4a,am,12.014,11.544,0.0,12.014,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b269441158d6,train,ከ1ኛ እስከ 10ኛ ያለውን ደረጃ ከያዙት የአፍሪካ አየር መንገዶች መካከል ሁለቱ የብሔራዊ አየር መንገድ እንዳልሆኑ በዘገባው ተመላክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.534,7.218,0.0,7.534,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4fb4eb85cca2,train,ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ርምጃዎችን ለመውሰድ የሚቻልበትን አማራጭ ህጉ እንዳካተተ ገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_259641de2f40,train,በአሁኑ ወቅትም ቴክኖሎጂው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ እና በፕላንና ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ መደረጉን ተናግረዋል።፡,spk_da5ed3191f4a,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4127697a0a9a,train,እ.አ.አ. ከመስከረም 2021 እስከ ነሐሴ 2022 ድረስ በርካታ የዳሰሳ ጥናት ግብዓቶችን በመጠቀም የመጨረሻ ውጤት ይፋ ተድርጓል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3b2b8dcb7090,train,መምህራን በዚህ የድህረ እውነት ዘመን እውነት እና እውቀት አሸንፈው እንዲወጡ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,8.213,6.941,0.51,8.213,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_662105a77405,train,ይህንንም ለማጠናከር ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመንግስት የትኩረት አቅጣጫና በዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በየደረጃው ሲደረግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.014,8.322,0.0,10.014,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54b3eaac5020,train,የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች፣ የሠላምና ፀጥታ፣ የፋይናንስ፣ የትምህርት እና የኮሚኒዩኬሽን ቢሮዎች እውቅና የተሰጣቸው ሲሆን የደንብ ማስከበር፣ የውሃና ፍሳሽ እንዲሁም የመንገዶች ባለስልጣን መስሪያ ቤቶችና የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት ኤጀንሲ፣ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና የተሰጣቸው ሌሎች ተቋማት ናቸው።,spk_caab0c24a9dc,am,20.654,16.901,0.882,20.654,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ccc5f1440bc,train,በከተማው  የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ ግብዓት በማሟላት፣ የኢኮኖሚ አቅም ለሌላቸው ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስና በምገባ ፕሮግራም  የመደገፍ  ተግባር ሲከናወን  ቆይቷል። በዚህም  አበረታች ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,14.854,12.5,0.756,14.854,-19.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfa1f80a0ea7,train,በዓለም አቀፍ ደረጃም ከፍተኛ የሞት ምጣኔ ከሚያስከትሉ የበሽታ አይነቶች ውስጥ የልብና ደም ስር በሽታ አንድ ሶስተኛውን እንደሚይዙም የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎችን በማጣቀሻነት ገልጸዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.854,9.93,0.0,10.854,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e210078ff3d,train,ዘርፉ የባህል ትስስርን በማጠናከር ሀገራዊ አንድነት እንዲጎለብት ያለው ሚናው የላቀ በመሆኑ ይህንኑ አበርክቶ እናጠናክራለን ብሏል።,spk_caab0c24a9dc,am,9.813,9.373,0.441,9.813,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4f73de75487,train,ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ,spk_caab0c24a9dc,am,4.894,3.765,0.0,4.894,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b064ae4284e,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት  የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድአሚን የሱፍ እንደተናገሩት፤ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ በእውቀትና በመልካም ስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_caab0c24a9dc,am,13.493,12.083,0.44,13.493,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2ab397eb7e5,train,በሲዳማ ክልል በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል።,spk_caab0c24a9dc,am,5.973,5.316,0.0,5.973,-19.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b3148039ea0,train,በኢትዮጵያም የልብና የደም ሥር እንዲሁም ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታ አይነቶች ሥርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን ጥናቶች እንደሚያሳዩ ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.694,9.263,0.417,10.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_988977c45d09,train,የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ ጃጎ አገኘሁ በበኩላቸው በክልሉ የኪነጥበብ ባለሙያዎች በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ከመንግስት ጋር ተቀራርበው እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,12.334,11.3,0.0,12.334,-18.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_7e51e223c79e,train,በቅድመ መከላከል ሥርዓት ህብረተሰቡ የልብና ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታ ሥርጭቶችን በመቀነስ ጤናውን መጠበቅ እንደሚኖርበት የኢትዮጵያ ልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል የውስጥ ደዌ እና የልብ ሃኪም ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ አስገነዘቡ።,spk_caab0c24a9dc,am,14.493,13.865,0.328,14.493,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e98b40a5c00,train,የተገኘውን  ውጤት ለማስቀጠል ከተማ አስተዳደሩ ከመደበው በጀት በተጨማሪ ባለሃብቶችን፣ ድርጅቶችና ሌሎችንም አካላት በማስተባበር የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል ብለዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,12.854,11.382,0.468,12.854,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd603d7fba2f,train,ህብረተሰቡም በየጊዜው የቅድመ ጤና ምርመራ የማድረግ ባህሉን በማዳበር እራሱን ተላላፊ ካልሆኑ የበሽታ አይነቶች መጠበቅ እንደሚኖርበትም መክረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.293,8.335,0.746,10.293,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60c65ff8fd43,train,የድህረ እውነት ዘመን መዳረሻ አላማ እና ግብ የሌለው ከዕለት ጉርስ ያለፈ ነገር ማየት የማይችል ትውልድ መፍጠር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,8.094,7.112,0.607,8.094,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e97f9245255,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በለውጡ ዓመታት እየተካሔዱ የሚገኙ የበጎ ፈቃድ ስራዎች በራስ አቅም ችግሮችን ማቃለል እንደሚቻል ማሳያ ናቸው።,spk_caab0c24a9dc,am,15.813,13.753,0.0,15.813,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c1f5d2b7d5a7,train,ቢሮውም ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲና ከፌዴራል ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በዓሉ በዩኔስኮ ቅርስነት እንዲመዘገብ መስራቱን ጠቁመው የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣንም እያደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_e3aca88123dd,am,18.294,17.28,0.438,18.294,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44be73e40813,train,በመሆኑም በክልሉ የመማር ማስተማር ስራው ቅድሚያ የሚሰጠው ቁልፍ የልማት ተግባር ሆኖ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.774,7.528,0.0,8.774,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18f860c6c7c8,train,ባህሎቻችን የህዝቦች ትስስርና አንድነት እንዲጠናከርና ለአገር ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ናቸው ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.373,7.74,0.0,8.373,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b6f07ad16a02,train,የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ የክልሉን እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን በቀጣይ የሚመሩ የስራ አስፈፃሚዎችን የስልጣን ርክክብና የቃለ-መሀላ መርኃግብር አከናውኗል።,spk_e3aca88123dd,am,17.053,15.162,0.0,17.053,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6fe7304717e,train,አፍሪካ በ15 ዓመታት ውስጥ እስከ 2015 ድረስ በሕገወጥ መንገድ ከአህጉሪቱ ወደ ውጭ በማዘዋወር 836 ቢሊዮን ዶላር ኪሣራ እንደደረሰባት የተባበሩት መንግሥታት የንግድና የልማት ድርጅት አዲስ ሪፖርት አመልክቷል።,spk_e3aca88123dd,am,18.773,16.009,0.436,18.773,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_722e18bf065a,train,የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዚሁ ወቅት፤ የተደረገው ድጋፍ ከ15 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎችን በሆስፒታሎቹ ደረጃውን የጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,13.934,12.717,0.0,13.934,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc52e0931165,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ ለውድ ሀገሩ ኢትዮጵያና ለሕዝቧ በነበረው ጥልቅ ፍቅር፣ ለኪነጥበብ ዕድገትና ለእውቀት መዳበር ባበረከተው አስተዋጽኦ ሲታወስ ይኖራል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ ገለጹ።,spk_e3aca88123dd,am,15.454,13.429,0.0,15.454,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d167771663,train,የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_e3aca88123dd,am,6.934,6.259,0.366,6.934,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d794572ba2f4,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc9efc33450e,train,ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ አረጋ ከበደ ለምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤ የትምህርት ዘርፉ ከልማቶች ሁሉ ቅድሚያ የሚሰጠው የዘላቂ እድገት አቅም ነው።,spk_e3aca88123dd,am,12.973,12.004,0.0,12.973,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d5d9e807920,train,ኢሚሊዮ ንሱዌ ሎፔዝ ለኢኳቶሪያ ጊኒ ብቸኛውን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_e3aca88123dd,am,5.894,4.964,0.0,5.894,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0440580a6f1b,train,ጤናማ ምግብ ለሁሉም ዜጎች ግብ ያለው የምግብ ስርዓት ሽግግር ላይ አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን ነው ያነሱት።,spk_e3aca88123dd,am,8.854,7.453,0.457,8.854,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53934ca84637,train,ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ሽግግር ያላትን ተሞክሮዎች በዓለም መድረኮች እያቀረበች እንደምትገኝም ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.174,7.301,0.528,8.174,-34.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec401fa3e5b0,train,በጉባኤው ላይ የ160 ሀገራት ተወካዮች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_e3aca88123dd,am,5.413,4.53,0.884,5.413,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e5a1e2195fe,train,ማርቺንግ ባንዱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።,spk_e3aca88123dd,am,5.734,5.42,0.0,5.734,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdc6c222f0eb,train,በዚህም በተፈጠረው  ብቁ አመራር  የጤና ሙያተኞችን  የሙያ ክህሎትን  በማሳደግና ተነሳሽነትን በማበረታታት በዘርፉ የላቀ ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_e3aca88123dd,am,12.534,7.074,0.0,12.534,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbfb1e8df08,train,የአገው ፈረሰኞችን በዓል በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የመጨረሻው ሰነድ ላይ መድረስ መቻሉም መንግስት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,11.334,10.831,0.502,11.334,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d227d18140b3,train,የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ተደራሽነት ላይ ለውጥ ማምጣት እንዲቻል መንግስት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን ነድፎ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,9.774,9.015,0.0,9.774,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c81c361b6c,train,ዘመናዊ የሙዚቃ መሳሪያን ተጠቅመን ባህላዊ ዘፈኖቻችንን እና ባህላዊ ጭፈራዎቻችንን አዋህደን በማቅረብ ዓለምን ያስደነቀ ሥራ ሠርተናል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,11.733,8.043,0.0,11.733,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0f73eb7f6f6,train,ደበበ ለውድ ሀገሩ ኢትዮጵያና ለሕዝቧ በነበረው ጥልቅ ፍቅር፣ ለኪነጥበብ ዕድገትና ለእውቀት መዳበር ባበረከተው አስተዋጽኦ ሲታወስ ይኖራል ሲሉም ነው የገለጹት።,spk_e3aca88123dd,am,15.694,13.928,0.448,15.694,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e50984dabc4,train,ለሁለት ተከታታይ ቀናት  በሚካሄደው መድረክ በየደረጃው የሚገኙ  የዘርፉ አመራሮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_e3aca88123dd,am,10.414,8.596,0.0,10.414,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bf231080bd9,train,በእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ እና ነገ ይካሄዳሉ።,spk_e3aca88123dd,am,5.854,5.517,0.0,5.854,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d0608c1c6b3,train,በአማራ ክልል በጤናው ዘርፍ ብቁ አመራር በመፍጠር ለሕብረተሰቡ  ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት የመስጠት ተግባር እየተከናወነ እንደሚገኝ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_e3aca88123dd,am,12.053,11.025,0.307,12.053,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c71662f5f433,train,በዚህም ከባድና ቀላል የኃይል መቆራረጥ መንስኤ የሆኑ የግኝት ነጥቦች መለየታቸውን ነው ያነሱት፡፡,spk_e3aca88123dd,am,8.133,7.03,0.575,8.133,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2755641cb6dc,train,በኦዲት ግኝት ተመዝብሮ የነበረን ሀብት ለማስመለስ በተደረገው ጥረትም ከ45 ሚሊዮን 618 ሺህ ብር በላይ እንዲሁም በዓይነት የተለያዩ የመንግስት ንብረትና ቁሳቁሶችን የማስመለስ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,16.654,15.174,0.374,16.654,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f5a1f8362d3,train,4ኛ ተከሳሽ ወ/ሪት መንበረ ኃ/ማርያም ነጋሳ በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ፋይናንስ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የኮርፖሬሽኑ የግዢ ኮሚቴ አባል የነበረች፤,spk_e3aca88123dd,am,18.053,16.371,0.0,18.053,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82aca5664f9b,train,ከዚህ ባለፈ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ያላቸው እሴቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,6.253,5.21,0.478,6.253,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_319e2da35969,train,ኢትዮጵያ ለምግብ ስርዓት ሽግግር የአሰራር ማዕቀፎች በማዘጋጀት በመተግበሯ ውጤቶች ማስገኘታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_e3aca88123dd,am,9.373,7.889,0.761,9.373,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9c0b99e31d5,train,በአዲሱ በጀት ዓመትም ተግባራቱን ይበልጥ አጠናክሮ በማስቀጠል የተመዘገቡ ሀብቶችን ትክክለኛነት ማጣራትና የሀብት ምዝገባን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል ።,spk_e3aca88123dd,am,14.414,12.693,0.55,14.414,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd1bed6c35a,train,በዚህ ዙር በ5 የስልጠና ማዕከላት የተሳተፉ ከ5ሺህ በላይ ሰልጣኝ ወጣቶች ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተሰማርተው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚሰጡም አስታውቀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,14.774,13.875,0.554,14.774,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c743f39d0ec,train,ይህም ጥራት ያለው፣ ፍትሃዊና ፈጣን የጤና አገልግሎት ለማሕበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ጤናማና አምራች ትውልድ ለመፍጠር ምቹ መደላድል መሆኑን አስረድተዋል።,spk_e3aca88123dd,am,17.213,14.193,0.586,17.213,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df207fcbc75f,train,በዚሁ የትምህርት ክፍል   3 ነጥብ 97  በማግኘት ሌላው የዋንጫ ተሸላሚ በለጠ አብርሃም ፤ በትምህርት ቆይታው የቀሰመውን እውቀት በመጠቀም  የዲጂታል  አገልግሎት  እንዲያድግ  የበኩሉን እንደሚወጣ  ገልጿል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7428a9be3c23,train,የማሕበሩ ዋና ዳይሬክተር  ገነት ወንድሙ በመድረኩ ላይ እንዳሉት፤ ፣ በክልሉ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_111e1943e48b,train,በምረቃው ሥነ- ሥርዓት ላይ የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ሀላፊ አቶ ብዙአየሁ ሰይድ እንዳመለከቱት፤ ኮሌጁ በእውቀትና ክህሎት የበቃ  የሰው ሀይልን በማፍራት  የድርሻውን እየተወጣ ነው።,spk_ef1ee9d4cbae,am,16.733,16.733,0.0,16.733,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73ed38121680,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ሀገራቸውን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማገልገል የህዝብ ትስስር ለማጠናከር የግንኙነት ድልድይ ሆነዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.934,15.934,0.0,15.934,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c90a0a1f09b,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ12 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4977fc74bb49,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ ከተማ የተዘጋጀውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9761346916a5,train,ከሆስፒታሉ ታካሚዎች መካከል ከአርባ ምንጭ በሪፈር ተልከው እንደመጡ የተናገሩት አቶ ችለነው መሰለ፣ በማዕከሉ በተደረገላቸው ምርመራ ችግሩ የደም ካንሰር መሆኑ እንደታወቀላቸው ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5a17f59adc0,train,አገልግሎቱ አንድነት ውበት መሆኑንና መልካምነት ወሰን የማይገድበው መሆኑን የተረዳሁበት ነው ያለችው ደግሞ ወጣት ኤልሳቤጥ እዮብ ናት።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7922b9098e6,train,የካንሰር ሕክምና በቅርበት ማግኘታቸው ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ እንደታደጋቸው በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የካንሰር ሕክምና ማዕከል ታካሚዎች ገለጹ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_949b15ea03d4,train,ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የምክክር መድረክ ከክልል፣  ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የሴቶች ማሕበራት አመራሮችና  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_ef1ee9d4cbae,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9ccef7f7a98,train,በክልሉ በባህርዳር፣ ደሴና ሌሎች ከተሞች ባለፈው አርብ የኡላማዎች፣ በዛሬው ዕለት ደግሞ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ ሴቶችና የስራ ማህበረሰብ ምርጫዎች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ በስኬት መከናወኑ ተመልክቷል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.174,15.174,0.0,15.174,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5f0082b6477,train,ከባለፈው ዓመት ተሞክሮ በመነሳት በ2018 የበጀት ዓመት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራትን ለማጠናከር ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት  እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a81faccf30,train,የአሸንዳ በዓልን በፍቅር፣ በአንድነትና በብሩህ ተስፋ በመታጀብ በደስታ ለማክበር ተዘጋጅተናል ሲሉ በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በዓሉን ለማክበር የተዘጋጁ ሴቶች  ተናገሩ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,14.414,14.414,0.0,14.414,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c0dfe2904ed,train,በቀን እስከ ዘጠኝ ሕጻናት የሕክምና አገልግሎት እንደሚያገኙ ጠቁመው፣ በሕጻናት ላይ በአብዛኛው የደም ካንሰር፣ የጭንቅላት እጢ፣ የአጥንት፣ የኩላሊትና ሌሎች የካንሰር ሕመሞች ይስተዋላሉ ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18af4e84b3a6,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና መልካም እሳቤዎች እንዲጎለብቱ የሚያደርግ መሆኑን አመልክተው፤ ወጣቶች የማህበረሰቡን እሴትና ባህል እንዲገነዘቡ የሚያስችል መልካም አጋጣሚ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_090ada108112,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካው ዋንጫ ከዚህ ቀደም አንድ ጊዜ ተገናኝተዋል። ኢኮቶሪያል ጊኒ እ.አ.አ በ2015 ባዘጋጀችው 30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ተገናኝተው ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,20.494,20.494,0.0,20.494,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b7dcb9c5a8,train,በክልሉ የድምጽ አሰጣጡ በነገው ዕለት ከጁመአ ሶላት በኋላ በየመስጅዶች በዑለሞች ምርጫ የሚጀመር መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68facf5cbd83,train,ላለፉት አስራ አንድ ወራት የሕክምና ባለሙያዎቹ ለኩላሊታቸው  ተገቢውን ሕክምናና እንክብካቤ እያደረጉላቸው በመሆኑ ጤናቸው መሻሻሉን ገልጸዋል ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.674,11.869,0.0,12.674,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b48a064ba61,train,የክልሉ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ  ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ  እንደገለጹት፤ እየተገባደደ ባለው  የበጀት ዓመት ከ49 ሺህ በላይ ዜጎችን በኢትዮ ኮደርሥ ሥልጠና ለማሳተፍ ታቅዶ  60 ሺህ  ዜጎችን በማሰልጠን ከዕቅድ በላይ ማከናወን ተችሏል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,19.233,18.137,0.0,19.233,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d97f8705e912,train,በተጨማሪም ማዕከሉ የሪፈራል ቅብብሎሽን እና የሕክምና ባለሙያዎችን ጊዜና እንግልት በማስቀረት ወሳኝ ሚና መጫወቱንም አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.313,9.926,0.0,11.313,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4586ecd2b66b,train,በዚህም ድርጅቶቹ እስካሁን ያበረከቱት አስተዋጽኦ ምን ይመስላል? በቀጣይስ እንዴት እንጓዝ? ምን ላይ እናተኩር የሚለው ጉዳይ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd81e99d2237,train,በመሆኑም የዚህ ማህበር አባል በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልፆ ፤ በበጎ ፍቃደኝነት የሚሰጠውን የደም ልገሳ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግሯል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.754,11.591,0.0,12.754,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ee04b1da7bc,train,አዲስ አበባ ለዓለም አቀፍ ሚናዋና ለዲፕሎማሲያዊ መስተንግዶዋ ያላትን ብቃት በማረጋገጥ፣ የአፍሪካን የላቀ ሚና የሚያጎሉ ሁነቶችን ከመደገፍ ወደኋላ አይልም።,spk_52ec73e07cb6,am,15.473,15.092,0.0,15.473,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fae1472f3d99,train,ከተፈታኞች መካከል 2ሺህ 382ቱ በበይነ መረብ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት ፈተናውን የሚወስዱ መሆናቸውን አመልክተዋል ።,spk_52ec73e07cb6,am,10.514,10.182,0.0,10.514,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db71eb60c22b,train,በዓመት ሁለት ጊዜ የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በከተማችን በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ እንግዶች የሚሳተፉበት በመሆኑ ከተማዋ በጉጉት የምትጠብቀው ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.314,13.609,0.463,17.314,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5dc00454ca5,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን SBC ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ያስገነባውን ስቱዲዮ ዛሬ መርቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d921408c7c6b,train,የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር 96 ቅርንጫፉች ያሉት መሆኑን ጠቅሰው በአፋር ክልል ከሚገኙት አራቱ ቅርንጫፎች በተጨማሪ በአዋሽ ሰባት ከተማ ቅርንጫፍ  ለመክፈት መታቀዱንና የሚደረገው ድጋፍ እንደሚቀጥልም ነው ያስረዱት።,spk_52ec73e07cb6,am,20.194,17.749,0.0,20.194,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6d4b2ac1327,train,የጂንካ ደም ባንክ አገልግሎት አስተባባሪ አለሙ አንክሺ፤ የማህበሩን የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የማህበሩ ሰራተኞች እና አባላት ደም በመለገስ ላበረከቱት ድጋፍ አመስግነው፤ ይህ የበጎ ፍቃድ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.713,19.558,0.0,21.713,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_823b8bf65e3c,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ባለሃብቶችንና ግብር ሰናይ ድርጅቶችን በማስተባበር ማዕከሉን በማስገንባት  አገለግሎት መስጠት  ከጀመረ ሁለት ዓመታት እንደሆነው ተመልክቷል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.914,11.573,0.0,12.914,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb1fd484412b,train,በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተከታታይ የመምህራን አቅም ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቤት ቢሮ ገለጸ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.594,8.378,0.0,12.594,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64ea4698d447,train,የደም ልገሳን አስፈላጊነት ተረድተው ወደ ተግባር ከተሰማሩ በኋላ ከ28 ዓመታት በላይ ያለማቋረጥ በማካሄድ ታላቅ በጎነት ፈጽመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.034,10.072,0.0,12.034,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d9e2751f276,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርተፊሻል ኢንተለጀንሥ መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.553,18.238,0.0,21.553,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa50d3913250,train,ላለፉት ሁለት ሳምንታት የተጠናከረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች የተሰሩ መሆኑን ገልፀው በቀጣይ ሁለት ሳምንትም ይህ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አብራርተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.354,11.581,0.0,12.354,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_100a1b06ff08,train,በስነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ ለማፍራትና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ተደራሽ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገለፀ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.434,10.46,0.0,12.434,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18d4a00ec421,train,ግንባታዎቹ በጊዜ ገደቡ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30647b253d22,train,ሚዲያ የኅብረተሰብን ዕድገትና ውድቀት የሚወስን ቁልፍ ኃይል ነው። ከውጪ የሚመጡ አሉታዊ ትርክቶችንና የአፍሪካን ደማቅ ማንነት የማያሳዩ ዘገባዎችን ለመቀልበስ፣ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ማንነትና ስኬቶች በራሳቸው አንደበት መናገር አለባቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,22.354,19.558,0.0,22.354,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e9c14b1e0de,train,በዓለም ላይም የህሙማን ቁጥር እየጨመረ የመጣው በማደግ ላይ ባሉና ባላደጉ አገራት ላይ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለአብነትም ከ5 የስኳር ህመምተኛ 4ቱ የሚገኙት ባላደጉ አገራት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.194,14.333,0.0,16.194,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef8c26424752,train,የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ እድገት ወሳኝ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቅሰው ይህንኑ እምቅ ሃብት በአግባቡ እና ዘላቂ በሆነ መልኩ ለመጠቀም የሰለጠነ የሰው ኃይል ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.113,13.556,0.0,18.113,-39.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f339fdb242f,train,የምክክር  መድረኩ  የቤተሰብ ማህበረሰብ ምርታማነት ላይ የአስተሳሰብ  ለውጥ እንዲመጣ ለማድረግ  ያለመ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.954,9.611,0.0,9.954,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_32d9b1c4ac5e,train,"""የበጎነት መንፈስ የሚታየው በገንዘብ ልገሳ ብቻ ሳይሆን የራስን የሰውነት ክፍል በመስጠትም ጭምር ነው"" የሚለውን አባባል ያስመሰከሩ እውነተኛ የሕይወት አድን ጀግና ናቸው አቶ ሙላት አስራት።",spk_52ec73e07cb6,am,18.514,12.741,0.448,18.514,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7198eaf5ee7f,train,በከተማና በገጠር ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ያሉት ሚኒስትሩ በተለይም በትምህርት ልማት፣ በጤና ዘርፍ፣ የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃን በማረጋገጥ በኩል በርካታ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.674,14.368,0.0,14.674,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d72152ac49b2,train,ለሰው ልጆች ሁሉ ሰብአዊ አገልግሎት በመስጠት የሰዎችን ህይወት ለማትረፍ፣ ድጋፍና እገዛ ለማድረግ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል አባላት እና ሰራተኞች ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.993,13.812,0.0,14.993,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e521dc62696c,train,በቱሪዝም ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን መሪ ሥራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው፤ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች መከበረ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.954,13.037,0.0,13.954,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9849df508778,train,የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ቶፊቅ ጀማል (ዶ/ር) ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ባለፈ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ኃላፊነቱን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,11.648,0.0,13.553,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e508eaac4275,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪያ ሀሳብ የ2017 የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተካሄዷል።",spk_52ec73e07cb6,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6373b9e36625,train,በጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ሊድያ አለማየሁ፤ የሀገርን ጥቅም በማስቀደም በመረጃ ተደራሽነትና እውነታን በማሳወቅ ረገድ የድርሻዋን ለማበርከት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_52ec73e07cb6,am,16.834,15.469,0.0,16.834,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a9c6c62d845,train,ተጋጣሚው ፋሲል ከነማ በውድድር ዓመቱ 14 ጨዋታዎች አድርጎ ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ ሽንፈት ያጋጠመው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። 10 ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ አምስት ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.873,13.737,0.384,17.873,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e53d88387fa,train,በዲጂታል ቴክኖሎጂ የበቁ ዜጎችን ለማፍራት መንግሥት በሰጠው ትኩረትም የኮደርስ  ሥልጠናውን  ከወሰዱት  ውስጥ ከ 38 ሺህ በላይ ዜጎች የእውቅና የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን  ጠቅሰዋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,14.434,13.352,0.0,14.434,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35be68f0cdb7,train,ከተማ አስተዳደሩ በሰው ተኮር ስራዎች በርካታ ዜጎችን የቤት ባለቤት ማድረጉን ገልጸው፤ ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹና ውብ በማድረግ ተመራጭ የመኖሪያ ስፍራ እየተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.194,13.425,0.472,16.194,-40.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_180799c8afae,train,አውደ ጥናቱ በኢትዮጵያ በየሶስት ዓመቱ ሲካሄድ መቆየቱን ጠቁመው ለፖሊሲ አውጪዎችና ፈጻሚዎች በርካታ ጠቃሚ ግብዓት እንዳስገኘም አስረድተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.473,11.029,0.0,13.473,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3206705f8609,train,በኢትዮጵያ ከ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከስኳር ህመም ጋር አብረው እንደሚኖሩ የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር ገለፀ።,spk_52ec73e07cb6,am,8.834,8.112,0.0,8.834,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0abaaff1c977,train,በድሬዳዋ ሳብያን ጠቅላላ ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል  በሚሰጣቸው ሕክምና ሕይወታቸውን እየታደገው መሆኑን  ታካሚዎች ገለጹ።,spk_52ec73e07cb6,am,11.633,9.671,0.0,11.633,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_72e7ea77b210,train,በዓሉ ለከተማዋ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ያለው አበርክቶ ከፍ ያለ ነው ያሉት አቶ ጥራቱ በከተማዋ የሚገኙ ተፈጥሯዊና ሃይማኖታዊ መስህብ ስፍራዎች የቱሪዝም ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የጎላ ሚና እንዳላቸው አመልክተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,20.433,19.528,0.0,20.433,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13815a7d3c2f,train,እንደ አቶ ፋሲካው ገለጻ የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩበት እና የሚያስተዋውቁበት የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ሳምንት መርሃ ግብር ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,14.674,13.95,0.0,14.674,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9da21322eabb,train,በቀጣይ በዓሉን ለመታደም በየዓመቱ ለመምጣት ዕቅድ እንዳላት የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን የሀዋሳ ህዝብ ላደረገላት አቀባበልና መስተንግዶም ምስጋናዋን አቅርባለች።,spk_52ec73e07cb6,am,12.274,11.432,0.371,12.274,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_604bd7d0b012,train,የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠናው ሰልጣኞችን  ከዲጂታል ዓለም ጋር በመቀላቀል በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንደሚያደርግ የገለጹት ደግሞ በሆሳዕና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የፋሽን ዲዛይን አሰልጣኝ መምህር ዳዊት ከበደ  ናቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,18.354,15.907,0.0,18.354,-34.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_1b5e9b554fa0,train,በከተማ አስተዳደሩ ሁሉም ቀበሌዎች የወባ በሽታ ሥርጭትን ለመግታት በህብረተሰቡ ተሳትፎ የአካባቢ ቅኝትና ቁጥጥር ሥራ እየተከናወነ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_d69542c10241,am,8.594,7.949,0.645,8.594,-25.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d89584bf9a8,train,እባክህ እቃዎቹን ስትመዝን ሚዛኑ ትክክል መሆኑን በደንብ አስተውል፣ እና ከጨረስክ በኋላ እቃዎቹ በመንገድ እንዳይፈሱብኝ በጠንካራ ፌስታል ሁለት ጊዜ ደርበህ እሰርልኝ።,spk_d69542c10241,am,9.633,8.268,0.0,9.633,-33.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b7ca5d95e257,train,ደም መለገስ በወሊድ፣ በድንገተኛ አደጋ እንዲሁም በተለያዩ በሽታዎች ለሚሰቃዩ ዜጎች ትልቅ ድጋፍ በመሆኑ ተግባሩን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,9.793,9.226,0.0,9.793,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cceb9ae3b175,train,ይህም ውይይቱ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መሆኑን  ጠቅሰው፤ በዚህም በግብአትነት የሚውሉ መረጃዎች ማሰባሰብ መቻሉን አንስተዋል።,spk_d69542c10241,am,7.913,6.507,0.401,7.913,-32.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0ec89e4dc34b,train,ኢትዮጵያና ቻይና በጤናው ዘርፍ በህክምና ድጋፍ፣ በምርምር፣በአቅም ግንባታና በስልጠና ስራዎች ጠንካራና የረጅም ጊዜ አጋርነት እንዳላቸው አውስተዋል።,spk_d69542c10241,am,17.953,16.643,0.0,17.953,-28.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2dee85523850,train,"""ልጅን ሲወዱ እስከነ ጉዱ"" ነውና፣ የእውነተኛ ጓደኛነት መለኪያው የጓደኛህን ጠንካራ ጎን ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎኑን እና ስህተቱን ጭምር በትዕግስት መቀበል መቻልህ ላይ ነው።",spk_d69542c10241,am,11.114,8.451,0.436,11.114,-28.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_87ddce5a99ed,train,ዛሬ ማታም ሳይቀር ሁሉንም ነገር በራሳቸው ለብቻቸው ይዘው የሚተኙ ሰዎች አሉ፣ ስለፈለጉ ሳይሆን እንዴት እንደሆነና እና እንደምንም ማሳለፍ መማር ስላለባቸው።,spk_d69542c10241,am,8.914,5.017,0.383,8.914,-40.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6fc548cd7cdc,train,የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ማጠናከርና ማስፋፋት ለጥራቱ እና ለተማሪ ውጤት መሻሻል መሰረት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_d69542c10241,am,7.274,4.728,0.396,7.274,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d201f34d2de0,train,በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የወተት ላሞች፣ የእንቁላል ዶሮዎች፣ በግና ፍየሎች መከፋፈላቸውን አስታውሰዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,10.834,10.087,0.0,10.834,-28.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_09435720bbac,train,አንዳንዴ ለረዥም ሰዓት ለፀሀይ መጋለጥና ጭንቀት እንዲሁም የእንቅርት እጢ ማደግ በተጨማሪም በእርግዝና ሰዓት እንዲሁም ጭንቀትን ድብርት የሚያበዙ ሴቶች ላይ ይስተዋላል፡፡,spk_d69542c10241,am,8.633,8.278,0.0,8.633,-31.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_597e78a6bef8,train,አንድ የሻይ ማንኪያ የተልባ ፍሬ በውስጡ ተመጣጣኝ የሆነ የካሎሪ፣ ፕሮቲን፣ ካርቦሐይድሬት፣ ፊይበር፣ ቅባት፣ ኦሜጋ ሦስት፣ ቪታሚን ቢ አንድ፣ ቢ ስድስት፣ ፎሌት፣ ካልሺየም፣ አይረን እና ማንግኒዢየም ይዘት አለው።,spk_d69542c10241,am,16.794,10.844,0.0,16.794,-35.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1af7ffd48b1a,train,የገዛሁት እቃ በጣም ከባድ እና ትልቅ ስለሆነ በህዝብ ታክሲ ጭኜ መውሰድ አልችልም፣ ስለዚህ አነስተኛ የጭነት መኪና ተከራይቼ እስከ ቤቴ በር ድረስ ባስወስደው የተሻለ ነው።,spk_d69542c10241,am,9.754,7.933,0.0,9.754,-35.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ede997057d89,train,ጨዋታው መቀሌ 70 እንደርታ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_d69542c10241,am,6.553,4.045,0.767,6.553,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b7c3d51186cc,train,ከአርጎባ ልዩ ወረዳ የመጣው ወጣት የሱፍ መሐመድ በበኩሉ መድረኩ በታሪክ አጋጣሚ የተገኘና ችግሮችን በውይይት ለመፍታት መሰረት የሚጥል ነው ብሏል።,spk_d69542c10241,am,9.873,8.844,0.493,9.873,-34.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef4933c93d42,train,ባቀረበው የሎጂስቲክ መተግበሪያ ሁለተኛ የወጣው ወጣት ፈልመታ አብደታ መተግበሪያው የጭነት መኪናዎችንና ተጠቃሚውን በቀላሉ ማገናኘት የሚያስችል በመሆኑ ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ጠቃሚ ነው ብሏል።,spk_d69542c10241,am,11.834,5.731,0.503,11.834,-43.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_faa7d364f4d6,train,በመሆኑም በከተማ አስተዳደሩ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከቤትና ከግቢ ጀምሮ ውሃ ያቆሩና ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ቦታዎችን የማጽዳትና የማዳፈን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_d69542c10241,am,12.114,10.158,0.484,12.114,-30.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d46f12c92c33,train,በቆላማ ወረዳዎች የድርቅ ተጋላጭነትን ለመከላከል በማለም ችግኞች ተተክለው እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,12.114,11.663,0.0,12.114,-34.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9883fb12af67,train,ከመስከረም እስከ ታህሳስ ወር የወባ በሽታ ስርጭት የሚበዛበት ወቅት መሆኑን ያስታወሱት አቶ ፍሬው፣ የዝናብ መቆራረጥና ያቆረ ውሃ ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,10.034,7.903,0.522,10.034,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_68b479c86879,train,ይህም ሳይበቃ ህዝብ ለማዳን ሌት ተቅን እየለፉ የነበሩ ሃምሳ ሐኪሞች በቂ የመከላከያ ልብስ፣ ማስክ፣ ጓንት ባለማግኘታቸው ቫይረሱ ተላልፎባቸው ለሞት ተዳርገዋል።,spk_d69542c10241,am,8.993,8.566,0.0,8.993,-30.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_0c434b4fa089,train,በምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማ በተካሄደው ስፖርት ለሰላም ውድድር የከተማዋ ነዋሪዎች ማህበራዊ ትስስራቸውን ለማጎልበት ያላቸውን ጽኑ ፍላጎት ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡,spk_d69542c10241,am,10.674,6.133,1.045,10.674,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8af5e32c63f4,train,የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ምክትል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አበበ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ በትምህርት ቤት አካባቢ የሚፈጠሩ አዋኪ ድርጊቶች ዘርፈ ብዙ ናቸው።,spk_d69542c10241,am,7.673,7.136,0.0,7.673,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_60781a08727f,train,የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች የባህል አልባሳትና ዕደ - ጥበብ፣ ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃን ለማቅረብ ሰፊ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,8.434,4.651,0.488,8.434,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3fe3fe7102cd,train,በውድድር ዓመቱ ሰባተኛ ድሉን ያስመዘገበው መቻል በ23 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ ሶስተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_d69542c10241,am,5.913,4.438,0.394,5.913,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_772129061444,train,ውድ የዶክተር አለ ተከታታዮች በዛሬው ጽሁፋችን ይዘንላችሁ የቀረብነው የደም አይነት ኤ ያላቸው ሰዎች ምን አይነት የአመጋገብ ስርአት ሊከተሉ እንደሚገባ ልንጠቁሞት ወደድን ተከታተሉን።,spk_d69542c10241,am,10.233,5.932,0.32,10.233,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0b12bdf3d481,train,ወይ ተሸርፎ ተሸርፎ የተጋተው ልምድ እየቆየ ይለውጠዋል አልያም በህይወቱ ከባድ ክስተት እንደሚወዱትን ማጣት ያለ ንዝረት ሶስት መቶ ስልሳ ዲግሪ ይቀይረዋል።,spk_d69542c10241,am,9.434,8.079,0.0,9.434,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c5c63ce078ea,train,የክልሎች ባለድርሻ አካላትም የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,9.674,9.054,0.0,9.674,-31.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fe29a389afed,train,የሰዎች መርዛማ ባህሪይ እየጎዳን፣ እኛ ከተለየናቸው ስሜታቸው ይጎዳል ወይም ራሳቸውን ይጎዳሉ የሚል ከእውነታ የራቀ ሃላፊነት ውስጥ ራሳችንን ስለምናገኘው በግንኙነቱ በግድ እንቆያለን።,spk_d69542c10241,am,11.114,8.86,0.328,11.114,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cc3e1de01af4,train,ወደሰፈሬ ነዳሁ እና ተናኜን ቅያሪ ልብሶች ተቀብያት ጎንጥ ብቅ ብሎ እንደው ስጠይቃት አለመምጣቱን ነገረችኝ።,spk_d69542c10241,am,7.034,6.365,0.0,7.034,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0af8495a2097,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ክትትል ኃላፊ አቶ ሙለታ መኩሪያ እንደተናገሩት፤ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዋነኝነት በትምህርት፣ በጤና፣ በሰላም ግንባታ፣ በግብርናና በአረንጓዴ አሻራ ልማት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_d69542c10241,am,20.674,19.174,0.0,20.674,-30.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_288b1db61e61,train,በምርምር ማዕከሉ የሰብል ተመራማሪ አወቀ ታደሰ በበኩላቸው ማዕከሉ በ10 ሄክታር መሬት ላይ የተለያዩ የሩዝ ዝርያዎችን ሲያላምድ መቆየቱን ጠቁመዋል ።,spk_2da009629819,am,15.653,13.859,0.0,15.653,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e63acb09d4fb,train,የስታርታፕ የፈጠራ ውጤቶች የዜጎችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳለጥ በኩል ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ፡፡,spk_2da009629819,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d78da3cec15e,train,ሥራ ፈጣሪዎችን ማበረታታትና በቴክኖሎጂ፣ በፖሊሲ እና በአሰራር መደገፍ እንዲሁም አፍሪካውያን መተባበርና የወጣቶች የሥራና የሙያ ነጻ እንቅስቃሴን መፍቀድ አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_2da009629819,am,16.974,16.03,0.0,16.974,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e1e91eccd5e,train,በዚህም 130 ኩንታል የሩዝ ምርት ማግኘታቸውን ጠቅሰው የሩዝ ምርት አዋጭና ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ መሆኑን ጠቅሰው በ10 ሄክታር ላይ ለዘር ብዜት የሚሆን ሩዝ እያመረቱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2da009629819,am,14.094,12.64,0.0,14.094,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afe324ca1a6e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ማብራሪያቸው በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ63 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ሩዝ እየተመረተ መሆኑን መግለፃቸውም የሚታወስ ነው።,spk_2da009629819,am,11.934,10.226,0.0,11.934,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed268686d338,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመምህራን ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ መምህራን በእውቀትና እውነት ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው ሀሳባቸው ለፖሊሲ ግብዓትነት እንደሚውል ተናግረዋል፡፡,spk_2da009629819,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ded839c27f57,train,በየጊዜው የሚቀያየረውን የሳይበር ጥቃት ለመቋቋም የሳይበር ደህንነት ላይ የሚሰሩ ምርምሮችን መደገፍ እንደሚያስፈልግ የኢኖቬሸንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_2da009629819,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e29df5cae6da,train,በመርሃ ግብር ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  ኃይል የትራንሚሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አንዱዓለም ሲዓ፤ ተቋሙ ከመደበኛ ተግባሩ በተጨማሪ የማህበራዊ አገልግሎት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,16.814,16.334,0.0,16.814,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_206653680160,train,በመድረኩ ላይ ከኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ ፖሊሲ በተጨማሪ፣ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ረቂቅ አዋጅ፣ አዲሱ የሕንፃ አዋጅ እና የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞች ፕሮቶኮል ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመልክቷል።,spk_543fa508df52,am,14.573,13.108,0.0,14.573,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d482218acd7c,train,ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩትን በማሰብ እና በማገዝ መሆን እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_543fa508df52,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e6ec33162631,train,ርዕሰ መስተዳድሯ በመድረኩ ላይ እንዳሉት በክልሉ የዜጎች የሰብዓዊ መብት ጥበቃና አከባበር በትኩረት እየተሰራ ይገኛል።,spk_543fa508df52,am,9.053,8.575,0.0,9.053,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b347c573473b,train,የነብዩ ሙሀመድ የልደት በዓል ሲከበር የሰላምና የአብሮነት እሴቶችን በማስታወስ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ፡፡,spk_543fa508df52,am,10.334,9.304,0.556,10.334,-34.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0adcdcf3578b,train,በተለይ በሽታን አክሞ ማዳን ብቻ ሳይሆን በሽታን ቀድሞ መከላከል ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,7.973,6.794,0.419,7.973,-34.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7e0f376a6025,train,የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎቶች የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ  ሥራዎች የሚከናወኑበት መሆኑን ጠቁመው ይኽው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል።,spk_543fa508df52,am,14.493,13.654,0.0,14.493,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_176973b6eaf6,train,በዜጎች የሰብዓዊ መብት አያያዝና ጥበቃ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል።,spk_543fa508df52,am,11.133,9.948,0.32,11.133,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bad879850a08,train,የከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሀላፊ አውራሪ አረጋ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሕብረተሰቡ ውስጥ ባህል ሆኖ  መምጣቱን አመልክተው፤ ይህም በተለይ ለችግር የተጋለጡ አረጋውያንና ህፃናትን በመደገፍ የጎላ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,17.134,15.554,0.0,17.134,-33.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_191befcbd47a,train,በየደረጃው በሚገኙ የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኘው ነጻ የምርመራና የህክምና አገልግሎቱ 5 ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.774,9.732,0.65,10.774,-31.1,female,18-24,other,16000,4,0 clip_4c950c81e677,train,በተጨማሪም መገናኛ ብዙሃን በሀገራዊ ዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ በርካታ ስራዎች መስራታቸውን ጠቁመው፤ ለአብነትም የአረንጓዴ አሻራ፣ የሌማት ትሩፋት እንዲሁም በግብርና መካናይዜሽን ዙሪያ በርካታ ስራዎች መሥራታቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,12.373,11.179,0.0,12.373,-35.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e002de556666,train,በዓሉን በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ባህላዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ በሚያስችለው የመጨረሻ ሰነድ ላይ የውይይት መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው።,spk_543fa508df52,am,18.373,15.992,0.376,18.373,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7c2ccb278642,train,የትራፊክ አደጋ ሁሉንም ስለሚመለከት የአደጋውን መጠን ለመቀነስ ከተለያዩ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚሰራው ሥራ እንደሚጠናከር ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,10.293,9.835,0.0,10.293,-33.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d924166638ea,train,የመውሊድ በዓል አስተምህሮ መተዛዘን እና አብሮነትን ማጠናከር ነው ሲሉ በአሶሳ የበዓሉ ተሳታፊ የእምነቱ ተከታዮች ገለጹ።,spk_543fa508df52,am,9.174,8.636,0.0,9.174,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_20513347b149,train,በአገልግሎቱ ሰዎች በበሽታ ከመጎዳታቸው በፊት ራሳቸውን አስቀድመው እንዲያውቁ የሚያግዝ በመሆኑ አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑን አክሏል።,spk_543fa508df52,am,10.893,9.586,0.0,10.893,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c0ca2a05c57d,train,በእለቱ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆቻቸው እንዲሁም የቤት ግንባታና እድሳት የሚደረግላቸው ዜጎች ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  ኃይል ምስጋና አቅርበዋል።,spk_543fa508df52,am,11.813,11.486,0.0,11.813,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_88871f902a76,train,ስልጠናው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጥ ሲሆን፤ ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች የተወጣጡ ከ300 በላይ ሴቶች እየተሳተፉ ነው።,spk_543fa508df52,am,7.814,7.411,0.0,7.814,-31.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_341125e1c1a5,train,ነገር ግን የበሸታውን ስርጭት በመከላከል በኩል መዘናጋት እየተስተዋለ እንደሆነ ጠቅሰው፤ አሁንም በሽታው በዜጎች ላይ ሞትን ጭምር እያስከተለ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.454,9.226,0.0,10.454,-27.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_605cec21a69b,train,በዕውቀትና ክህሎት የበቁ የፈጠራ ባለቤቶችን በብዛትና በጥራት ለማፍራት የሚያስችል መሆኑንም ገልጸዋል ።,spk_543fa508df52,am,6.413,6.011,0.0,6.413,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e9b911fa30b6,train,በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር  የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት በተጠናከረ መልኩ እንደሚከናወኑ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_543fa508df52,am,16.093,15.127,0.0,16.093,-26.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a99db79892b8,train,በክልሉ ለአሽከርካሪዎች የሚሰጠው ሥልጠና ተገቢና መጠናከር እንዳለበት ገልጾ፣ ያሉት የመንገድ ዳር የትራፊክ ምልክቶች በቂ ባለመሆናቸው ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቋል።,spk_543fa508df52,am,10.534,10.101,0.0,10.534,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9e11092906b3,train,አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት የዞኑን ህዝብ አኗኗር፣ የሥራ ባህል፣ የፍትህ አገልግሎት እንዲሁም የሰላምና የልማት ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,8.614,8.275,0.0,8.614,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fd71de66e808,train,ጤና ባለሙያዎች ቤት ለቤት በመሄድ ለ15 ሺህ 258 ሰዎች ባደረጉት ምርመራ የበሽታው ስርጭት እየጎላ መምጣቱን ለማረጋገጥ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,9.493,8.975,0.0,9.493,-33.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4e2e88287227,train,ይህም በ2016 በጀት ዓመት ከደረሰው የትራፊክ አደጋ ጋር ሲነጻጸር በ13 አደጋዎችና በስድስት ሞት ከፍ ያለ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,9.014,8.245,0.0,9.014,-40.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1fde78aa3e5c,train,በጎነት ለበርካታ ወገኖች መድረስ የሚያስችል ከመሆኑም ባሻገር በህዝቡ ዘንድ ትስስርን የሚፈጥር በመሆኑ የሚጠበቅበትን ለመወጣት መዘጋጀቱን ተናግሯል።,spk_543fa508df52,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7d6aefafd1a7,train,ሐጂ ሙክታር አኑር መውሊድ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ለሰው ልጆች መልካም ስነ ምግባር ያስተማሩበት እንዲሁም ለሠላም ያላቸው አስተምሮ ሁሉንም የእምነቱ ተከታዮች ያማከለ ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-27.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2116aaf6ab9b,train,በቀጣይ ተቋሙ በትላልቅ ሆቴሎች ባህላዊ ምግቦችን የምግብ ዝርዝር (ሜኑ) ውስጥ የማከተት ስራ ማስፋት እና የማስተዋወቅ እንዲሁም ሰነዶችን የማዘጋጀት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,15.373,12.43,0.632,15.373,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d8bd5cbed04c,train,በዚህም መሰረት በዛሬው እለት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ግንባታና እድሳት በማስጀመር ለተማሪዎች ደግሞ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገናል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-22.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_857c20290198,train,ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት የሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ሚና ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡,spk_543fa508df52,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-23.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fb434e99d384,train,የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሚታዩ የሃሳብ ልዩነቶችንና አለመግባባቶች በምክክር ለመፍታት ኮሚሽኑ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ነው፡፡,spk_543fa508df52,am,15.694,14.93,0.0,15.694,-24.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c1311af98652,train,በወቅቱ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ ር)፣ የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ስርጭት  በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴው የሚያደርሰው ተፅእኖ ቀላል እንዳልሆነ አንስተዋል።,spk_543fa508df52,am,17.134,16.775,0.359,17.134,-25.6,female,18-24,other,16000,4,0 clip_382cb079897e,train,1ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ በዓል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።,spk_543fa508df52,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2550eb22015,train,በሰብአዊ መብት ጥበቃ ዙሪያ የማህበረሰብ ግንዛቤ በማሳደግ ዜጎች በአቅራቢያቸው የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ የማድረጉ ስራም መጠናከር እንዳለበት ዋና ኮሚሽነሩ አመላክተዋል።,spk_543fa508df52,am,12.813,11.679,0.368,12.813,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ae99a4513ca,train,የመደመር መንግስት እሳቤና እይታዎችን  ጠንቅቆ መገንዘብ  ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ በሕብረተሰቡ ዘንድ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት  እንደሚያግዝ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,11.254,10.53,0.0,11.254,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5bcdbe20fe75,train,ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሰዎች በብዛት በሚሰባሰቡባቸው የትራንስፖርት፣ የሐይማኖት እና የሥራ ከባቢዎች አካላዊ ንክኪ ሳይኖር አገልግሎት መስጠት ብሎም ማግኘት እንደሚገባ መክረዋል።,spk_543fa508df52,am,15.373,13.988,0.326,15.373,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a8f5776252c7,train,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ በበኩላቸው፣ የአካል ጉዳተኞችን መብት ለማስከበር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,13.893,12.154,0.5,13.893,-34.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3dc5b2ed15b7,train,በተለይ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ረቂቅ ፖሊሲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጸድቆ ወደ ስራ እንዲገባ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸው ይህ መድረክም ፖሊሲው የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,16.494,14.33,0.529,16.494,-32.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_917a27c4943d,train,ፌስቲቫሉ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢኒስቲትዩት ከሰጡት ተልዕኮዎች አንዱ የሆነው የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን ለህዝብ ተደራሽ የማድረግ ስራ አካል እንደሆነም ነው የጠቀሱት።,spk_543fa508df52,am,13.573,11.683,0.0,13.573,-31.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c9cca0a5921f,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ በበኩላቸው፥ የመድሃኒት ቁጥጥር ዘርፍን ለማሳደግ በርካታ ሥራዎች መሰራታቸውን ገልጸው፥ በዚህም ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,12.854,11.369,0.0,12.854,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8072181bdce5,train,በሌላ በኩል የሐሳብ፣ የተቋም እና የባህል ስብራቶች እንደ ሀገር ተግዳሮቶች መሆናቸውን አስገንዝበዋል።,spk_543fa508df52,am,9.573,8.752,0.368,9.573,-33.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_52026ddf0189,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዛሬ አገልግሎት የጀመረው የጅግጅጋ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የዜጎችን እንግልት በማስቀረት ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee767ace4b06,train,እንደ ሀገር በዘርፉ የተገኙ ውጤቶችን በተቀናጀ እና በተናበበ መንገድ ለማሸጋገር መደላድል የሚፈጥር መሆኑንም እንዲሁ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.094,8.898,0.0,10.094,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd2b5d2e9efe,train,በመሆኑም ሁሉም የአካባቢው ነዋሪዎች ዕድሜያቸው ለቅድመ መደበኛ ደረጃ ትምህርት የደረሱ ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2a331eb3436,train,ከእድሳት ባሻገር መንግስት ሲኒማ እና ቴአትርን ጨምሮ ለኪነ ጥበብ ስራዎች የሚያስፈልጉ መሰረተ ልማቶችን መገንባቱንም አንስተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.254,9.419,0.302,10.254,-35.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06b9cff939df,train,"""የሴቶች፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ከተማ ዛሬ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_3e98b6b3d025,am,11.094,9.852,0.321,11.094,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3e39b3b755f,train,ፕሮጀክቶቹ የሕብረተሰቡን የቆዩ የልማት ጥያቄዎችን መመለስ ያስቻሉ ናቸው  ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1d0b1a218c3,train,በዚህም  591 የቅድመ መደበኛ መማሪያ ክፍሎች መሰራታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,6.333,6.02,0.0,6.333,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef138df504af,train,ከፕሮጀክቶቹ መካከል ሁለተኛ ደረጃ የጤና ኬላ፣ ድልድይ፣ የመስኖ ፕሮጀክት፣ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት እና ሌሎችም ይገኙበታል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e03f46f3e1d5,train,የበጎ ፈቃድ ተግባራት የበርካታ አቅመ ደካሞችን ችግር እየፈታ ከመሆኑም ባለፈ ማህበራዊ ስብራቶችን እየጠገነ ያለ ሰው ተኮር ተግባር ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_765367f2e04c,train,በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ በሶስት ዩኒቨርሲቲዎች 28ሺህ 35 ተማሪዎች በወረቀት 7ሺህ 212 ተማሪዎች ደግሞ በበይነ መረብ እንደሚፈተኑ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.534,13.614,0.0,14.534,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbfced91c475,train,በዚህም  ባለፉት ሁለት ዙሮች ለአንድ ሺህ  ሰዎች ህክምናው መሰጠቱን አስታውሰዋል ።,spk_3e98b6b3d025,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e09ca2b6a676,train,የቡሬ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደረጀ ከበደ ፤ በወረዳው 52 የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.454,8.868,0.0,9.454,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49ed1cd290a4,train,ቀሪዎቹ በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቅሰው፤ የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ዜጋን በማፍራት ከሀገር ውስጥ ባለፈ በውጭ ጭምር ሰፊ የስራ ዕድል የሚያገኙበት ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.254,13.685,0.0,14.254,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f92fba5afa7c,train,በዚሁ ጊዜ የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ መብራት ባጫ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።,spk_3e98b6b3d025,am,14.414,13.141,0.305,14.414,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_414246314826,train,በተያዘው የትምህርት ዘመንም በዞኑ በሚገኙ 2 ሺህ 167 የትምህርት ተቋማት 700 ሺህ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.094,9.676,0.418,10.094,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10baaea13765,train,በኢትዮጵያ ህገወጥ ስደትን ለመከላከል ማህበረሰቡን ያሳተፉ በርካታ ተግባራት መከናወን ከጀመሩ አመታት ተቆጥረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_513fd574ef8f,train,ግድቡ የኢትዮጵያ ሕዝብ  የአብሮነትና የስኬቱ መገለጫ መሆኑንና የማንሰራራት ዘመን አዲስ ትርክት የተገነባበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.694,6.799,0.444,7.694,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_199d14489045,train,በጉባኤው የሚሳተፉ የሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,6.934,6.579,0.354,6.934,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a4e141445c6,train,መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስጠብቁ የተደራጁና ሙሉ መልዕክት የሚያስተላልፉ ዘገባዎችን በማቅረብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.694,10.364,0.0,10.694,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35ab56c320a6,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተተከሉ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች ለብዝሃ ሕይወትና ለዱር እንሰሳት ጥበቃ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fecd1310af75,train,ሞዛምቢክ ዘጠኝ ግቦችን በማስተናገድ ከፍተኛ ግብ የተቆጠረባት ሀገር ሆናለች።ሱዳን ስምንት እና ዩጋንዳ ሰባት ጎሎች ተቆጥሮባቸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1cbbafc4e77,train,በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት እና የመልማት ጥያቄዎችን መሰረት ያደረጉ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እየበቁ ይገኛሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.254,8.722,0.0,10.254,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c9f74c0ae24,train,"በዓሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ብዙ መለፋቱን ጠቅሰው ""ተደምረን ከሠራን የማንሻገረው ተራራ እንደሌለ ይህ ማሳያ ነው"" ብለዋል።",spk_3e98b6b3d025,am,10.174,9.241,0.0,10.174,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc7cf8d4a906,train,ኮሚሽኑ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ግንባታ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ አስጀምሯል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc4bbed817ab,train,ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻርም ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎችና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ነው ያነሱት።,spk_3e98b6b3d025,am,10.334,9.092,0.751,10.334,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a31c56c743a,train,የሚመለከታቸው ተቋማትም ለመገናኛ ብዙሃን መረጃን ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a30d6f69e88,train,በሀገሪቱ ሁሉም አካባቢዎች ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የማህበራዊ ጥበቃ ተደራሽነትን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,12.293,11.313,0.307,12.293,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa0e335308b7,train,ከስድስት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ በ 22 ነጥብ ደረጃውን ከ 10 ኛ ወደ 7 ኛ ከፍ አድርጓል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.373,10.676,0.0,11.373,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e80af364966a,train,በዚህም የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የተበጀተላቸውን በጀት ለታለመለት ዓላማ ማዋላቸውን ኦዲት በማድረግ በማረጋገጥ ላይ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4033981175e2,train,በዓሉ በዩኔስኮ መመዝገብ ካለው ማህበራዊ ፋይዳ ባሻገር የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ እንደሚያነቃቃ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c0bc806cda7,train,በከተማዋ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ በመጀመሩ መደሰታቸውን የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ ድማም አይቸው ናቸው።,spk_3e98b6b3d025,am,8.373,7.815,0.558,8.373,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c807af21084,train,መስሪያ ቤቱ ተጠያቂነትን ለማስፈንም ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከፍትህ ሚኒስቴር እና ከስነ ምግብርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ዋና ኦዲተሯ ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77664513139a,train,በመድረኩ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የእድር አመራሮችና የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ተገኝተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51b9a14e5363,train,ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከባህር ዳር ከተማ ይጫወታሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,7.013,6.5,0.0,7.013,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_748dd6757bad,train,አዲሱን ዘመን በአዲስ መንፈስ በተስፋና በአብሮነት የምናከብርበት ዕለት መሆኑን ገልጸው፤ ችግሮቻችንን በመተጋገዝ የምንፈታበት እንዲሆን ትብብር ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6ab2279e7ec,train,ይህ ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ በሂደት ዐይኑ ሙሉ ለሙሉ ብርሃኑን ማጣቱን ይናገራል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.053,7.718,0.0,8.053,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8371a5f46f08,train,ጉባኤው ኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ሽግግርን ለማፋጠን እየሰራች ስላለው ስራና ስለ መጻኢ ተስፋዋ ለዓለም ማስተዋወቅ ያስችላታል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.293,9.145,0.37,10.293,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e399ab833fd,train,በተመሳሳይ ተማሪዎችን በመልካም ስብዕና ለማነጽ እንደሚያስችል የታመነበት የተማሪዎች የሥነ ምግባር ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጅቷል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.334,8.353,1.795,11.334,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a65588b52c26,train,የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ የተደረገላቸው የተቋማት ሃላፊዎች በበኩላቸው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው እገዛው ለሚሰሩት ስራ ውጤታማነት ትልቅ አበርክቶ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.613,13.48,0.916,16.613,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9ac4c6394fd2,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.893,13.208,0.0,16.893,-25.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_56a404d7ce63,train,የድል በር አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ደጀኔ ተስፋዬ በመማር ማስተማር ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደሩ ካሉ ፈተናዎች መካከል በትምህርት ተቋማት አካባቢ የሚገኙ አዋኪ ድርጊቶች ቀዳሚዎች መሆናቸውን ይናገራሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,22.893,14.151,1.281,22.893,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_991d045ac8c5,train,ለዘመናት የቆየው ጉርብትና ያስተሳሰራቸው ሁለቱ ወንድማማቾች ፍቅራቸውን በመተጋገዝ አሳዩና ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመጡትን ሁሉ ያስደመመ ታሪክ ሰሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.614,13.295,0.0,13.614,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e6183048206d,train,የተማሪዎች የስጋ ወላጆችና የቃል ኪዳን ቤተሰቦች ጥብቅ ቁርኝት በመፍጠር ዘላቂ አብሮነትን ለማዳበር የሚያስችል መሆኑንም አክለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,6.333,4.96,0.448,6.333,-32.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0b95b4a0be2c,train,በክረምት በጎ ፈቃድ የተገኘውን ውጤት በማስቀጠል በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሻለ ስራ ይሰራል ያሉት ደግሞ የቃሉ ወረዳ ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጁሃር ሁሴን ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.174,14.83,0.0,16.174,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3601e13c31c9,train,መንግስት ለተለያዩ የልማት ስራዎች የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ በማስቀረት በኩልም ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑንም  አስታውቀዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,7.173,6.788,0.0,7.173,-36.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ec6de8a9ee68,train,"""ሀገርና ጥበብ ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የማጠቃለያ መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_b5b5ae8e2869,am,12.493,12.027,0.0,12.493,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_daec1f16f47b,train,ለቡሳ ጎኖፋ በዞኑ 15 ወረዳዎች እና ሁለት ከተሞች ከ2 ሚሊዮን በላይ አባላት ለማፍራት እንደተቻለ ገልጸው በሁሉም ዘርፍ በህብረተሰቡ መካከል የመረዳዳት እና መተጋገዝ እሴቱን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.613,15.45,0.406,17.613,-24.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4fe0cccd0bc6,train,"""እኛ በቤት ውስጥ ከምናደርገው ድጋፍ ባሻገር ከትምህርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት ያደረግነው ክትትል ጥሩ የሚባል ነው"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,11.334,5.416,1.166,11.334,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_af8b9b9a6270,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በከተማዋ ከፍተኛ ውጤት ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል ትምህርት አንዱ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.294,12.391,1.034,16.294,-21.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b8c7e521e93a,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.334,16.394,0.0,19.334,-22.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d89dbfbf48e2,train,ከመካከላቸውም  አበራ ማሞ፤ ፅንፈኛው ቡድን  ዓላማ ቢስ ስብስብ መሆኑን በመገንዘብና በህዝቡ ላይ እያደረሰ ላለው ግፍና በደል ተባባሪ መሆንን በመተው የሰላም አማራጭን ተቀብሎ ትጥቁን መፍታቱን  ገልጿል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.573,14.659,1.186,19.573,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3470b947e647,train,የማዕከሉ ወደ ስራ መግባት በድል ጮራ ሆስፒታል ብቻ ሲሰጥ የነበረውን የህክምና አገልግሎት በማስፋት ጥራትና ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል በመግለፅ።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.213,8.197,0.327,10.213,-35.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3302e57c9a4f,train,ክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ግብዓት ከማሟላት ባለፈ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብርንም አጠናክሮ የሚያስቀጥል ሲሆን ሌሎች ግብረ-ሰናይ ድርጅቶችም አጋርነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ሃላፊው ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,20.694,20.39,0.303,20.694,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7de690e7176e,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና ተማሪዎች መልካም ስነ ምግባር የተላበሱ እንዲሆኑ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ነው ያሉት።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.653,7.548,1.232,12.653,-32.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_f6b975b4ccaa,train,በእውቅናና ሽልማት መርሃ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፤ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ እና ሌሎች የአስተዳደሩ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.493,10.308,1.268,13.493,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_519b18eb6bc7,train,የጣናነሽ ቀጥር ፪  መምጣት በዘርፉ ዘመኑ የደረሰበት ቴክኖሎጂና ደህንነት ከፍጥነት ጋር ይዛ የመጣች በመሆኑ በባሕርዳር ላይ ለሚደረገው ጉዞ አስፈላጊ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,18.334,12.449,1.731,18.334,-25.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_53a65c187a4b,train,ልትፈርስ በደረሰች ደሳሳ ጎጆ ውስጥ በባዶ ቤት ከልጆቻቸው ጋር በዓል ሊያሳልፉ የነበሩት አቶ ማርያም ዛሬ በደስታ ተውጠው በዓልን ለማሳለፍ እየተዘጋጁ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.174,12.559,0.614,13.174,-25.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1e840bf594dc,train,"የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ ""ማሽቃሮ""ን የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያላቸው ባህሎቻችን የጋራ ሀብታችን በመሆናቸው ልንጠብቃቸውና ልንንከባከባቸው ይገባል ብለዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,16.733,14.977,0.0,16.733,-24.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9b40bc9d8e28,train,4ኛ. ለአጥንት ጥንካሬና ለጥርስ ጤና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን(ቫይታሚን ዲ፣ ካልሺየም እና ፎስፈረስ) ማምረትና ሚዛናቸውን መጠበቅ፤,spk_b5b5ae8e2869,am,12.014,11.544,0.0,12.014,-23.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2dab6d7e9ea9,train,የዘንድሮ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ቀደም ሲል መገለጹ የሚታወስ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.493,9.181,0.0,9.493,-23.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_55431db67307,train,በአዲስ አበባ ከተማ ህጻናት በአካል፣ በአዕምሮ እንዲሁም በስነ ልቦና ጎልብተው እንዲያድጉ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.254,10.587,0.0,12.254,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_443a9a9e57fe,train,በምክክር መድረኩ  የፌዴሬሽን ምክር ቤት ፣ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተጎራባች ክልሎች ምክር ቤቶች ፣ የሰላምና የፀጥታ ተቋማት አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.213,10.387,0.0,11.213,-24.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_de3cf1437e52,train,የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ እና የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የፈተናውን ሂደት ተመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.093,14.992,0.39,21.093,-30.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c5238d4c32e8,train,ማህበሩ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በትምሀርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በእንስሳት ሀብት ልማትና በሌሎች ልማቱን የሚያጎለብቱ ስራዎችን አከናውኗል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሚስኪ መሀመድ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.854,12.18,0.744,14.854,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_be7199f797ee,train,ሌሎችም ደም እንዲለግሱ ከማስተባበር ጎን ለጎን የጀመሩትን የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አመልክተዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-19.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d6455ac930fa,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በቅደመ-አንደኛና መደበኛ ትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም አክለዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.893,9.599,0.0,10.893,-23.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_461eb35e57e1,train,መድረኩም አፍሪካ እንደ አህጉር፣ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ያላትን እውቀት ከመጠቀም አንፃር አይነተኛ ሚና ለመወጣት እድል እየፈጠረ መሆኑን ጠቁመው ትስስሩን ከመምራትና እንደ አህጉር የተጀመሩ ስራዎችን አጠናክሮ ከማስቀጠል አንጻር ውጤታማ ስራ እንደሚከናወን አመላክተዋል ።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.573,20.835,0.0,21.573,-20.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_85643b9f982b,train,መንግሥት የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚስተዋሉ አዋኪ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር ረቂቅ ደንብ እና የተማሪዎች የሥነ ምግባር ረቂቅ መመሪያ ማውጣቱ ተገቢ ነው ይላሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.534,11.609,1.089,16.534,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9ddedb12fbbe,train,ባሕርዳር ከተማ የደረሰችው ጣናነሽ ቁጥር  ፪ ጀልባ   የክልሉን የቱሪዝም እንቅስቃሴ  ለማቀላጠፍና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ታግዛለች ሲሉ  የአማራ ክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ  አስታወቁ።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.174,7.123,0.435,10.174,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_745c3d0e41cb,train,ኢትዮጵያ በተለይ በስደተኞች አካቶ ላይ በትኩረት እየሰራች መሆኑን ጠቁመው፤ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ፣ በሥራ የመሰማራት መብት፣ የቢዝነስ ፈቃድ፣ የፋይዳ መታወቂያ ሕትመት እና የማካተት ስልትን በማሳያነት አብራርተዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,22.773,22.773,0.0,22.773,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b030293b1928,train,ዘመኑን የዋጀ የፖስታ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል እሴት የተጨመረበት የዲጂታል ፖስታ ሳጥን በቅርቡ ሥራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳግማዊ ኃይልዬ ገለጹ፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,13.133,10.096,0.631,13.133,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a097e0a65f62,train,አንክታድ ሰው ሰራሽ አስተውሎት በቴክኖሎጂ ገበያው ያለው ድርሻ ወደ 29 በመቶ ማደጉን ጠቅሶ፤ ይህም ኤአይ በዘርፉ እያደገ የመጣውን ከፍተኛ አቅም የሚያመላክት ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.233,11.544,2.854,19.233,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dcb76d67509e,train,ከዚህ ቀደም የተዘጋጀው ሰነድ ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረ መሆኑን ጠቅሰው፤ የተሻሻለው ሰነድ የግብርናና የምግብ አዘገጃጀት ሁኔታዎችን መለዋወጥ ታሳቢ ያደረገ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.254,11.391,0.0,14.254,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0bd3240422d1,train,በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ አስተዳደር በ2017 ሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች የእውቅናና የገንዘብ ሽልማት ተሰጠ፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.653,9.617,0.0,10.653,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_242fd4bedb87,train,የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌ በበኩላቸው ዛሬ ወደ አገልግሎት የተሸጋገረው ማዕከል የጤናን ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ እየተሰሩ የሚገኙት ስራዎች መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.614,11.944,0.0,13.614,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a3c2cafcc8b7,train,ይህ አገልግሎት አሰጣጥን የመልካም አስተዳደር የድንጋይ ማዕዘን የማድረግ እና ለዜጎች ወቅቱን የጠበቀ፣ ግልጽ እና ተደራሽ አገልግሎት የማረጋገጥ ቁርጠኝነታችንን የሚያንፀባርቅ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።,spk_24bc4cb44a62,am,15.274,13.897,0.0,15.274,-35.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aecab1573c33,train,በከተማው በተያዘው የበጀት ዓመት በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ከ10 ሺሕ ዩኒት በላይ ደም ለማሰባሰብ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን የደብረብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ገልጿል።,spk_24bc4cb44a62,am,14.274,12.901,0.0,14.274,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2962c65f64b5,train,ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች ዛሬ መስጠት በተጀመረው ስልጠናም በጊዜ አጠቃቀም፣ ግብ መቅረፅ፣ ነገን ዛሬ መስራት፣ ራዕይ ያለው ትውልድ መፍጠር እና የሴቶች የመሪነት ሚና ላይ ግንዛቤያቸውን የሚያሳድግ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_24bc4cb44a62,am,18.194,15.128,0.318,18.194,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a71aa1613e7,train,ጂንካ ዩኒቨርሲቲ  ከሌሎች ተቋማት ጋር በመተባበር ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ነው።,spk_24bc4cb44a62,am,9.914,7.785,0.0,9.914,-36.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba251d8dedf,train,ሌላዋ በጎ ፈቃደኛ ወጣት እርስቴ ዘውዱ በበኩሏ፤ በሚተካ ደም የማይተካ ሕይወትን መታደግ ትልቅ እርካታን የሚሰጥ ነው ስትል ገልጻለች።,spk_24bc4cb44a62,am,12.153,10.733,0.0,12.153,-34.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e15fb3bec9a1,train,ኢትዮጵያ ለሰው ሰራሽና ለተፈጥሮ አደጋዎች የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ከአጋር አካላት ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ እንደምታጠናክር ነው የተናገሩት።,spk_24bc4cb44a62,am,12.553,10.648,0.0,12.553,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32c7986f3549,train,"የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ተስፋዬ አለሙ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤  ""መጻኢ እድሎችን ብሩህ ለማድረግ በሰብዕና፣ በዕውቀት እና በክህሎት የታነፀ ማንነት ሊኖረን ይገባል"" ብለዋል።",spk_24bc4cb44a62,am,20.514,17.111,0.0,20.514,-36.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8b96ce6b360,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከፌደራል አገልግሎቶች ወደ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እየተስፋፋ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,10.954,8.84,0.343,10.954,-35.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2eb0dcdb84fd,train,በአዲሱ ዓመት ገና ብዙ ማዕከላት ይኖሩናል ሲሉም አመላክተዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,5.873,5.319,0.0,5.873,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7663be0ee08e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤የዘንድሮውን ዘመን ስናጠናቅቅ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቱን የጠበቀ እና ቀልጣፋ መሆኑን ለማረጋገጥ የነበረን ቁርጠኝነት እንደቀጠለ ነው ብለዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,16.593,14.617,0.315,16.593,-35.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_709c36a60315,train,ሴቶች በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፖለቲካው ዘርፍ መሪ የሚሆኑበትን ዕድል  መፍጠር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ  መሆኑ ተገለጸ።,spk_24bc4cb44a62,am,11.393,9.855,0.0,11.393,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9566860e828c,train,ፖሊሲው አስፈላጊው ግበዓት ከተሟላለት በኋላ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ሥራ ላይ እንደሚውልም አብራርተዋል።,spk_438f9396692a,am,9.614,6.555,1.092,9.614,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_e1cba2ec3647,train,የአፋር ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ተወካይ ዑመር አሊ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የኮሪደር ልማቶችና የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች የኢትዮጵያን ቀደምትነት የሚገልጹ እሴቶችን የያዙ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_438f9396692a,am,16.273,12.933,0.587,16.273,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_4c2d2ddf5ba2,train,በአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና ግንባታ፣ የጤና ምርመራና ህክምና፣ በትራፊክ አገልግሎት፣ በማዕድ ማጋራትና ሌሎች ዘርፎች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_438f9396692a,am,15.393,11.932,1.683,15.393,-31.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d4369317f83,train,አምባሳደሮቹን እዚህ ድረስ ማምጣትና ማሳየት ደግሞ ሐረርና በውስጧ ያሉትን ቅርሶች ለዓለም ይበልጥ ለማስተዋወቅ ጠቀሜታው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_438f9396692a,am,10.233,9.333,0.0,10.233,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_797dba34e962,train,በተጨማሪም የማህበረሰቡን ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ በጥናትና ምርምር ታግዞ በማልማት ለህዝቦች ትስስርና ለሰላም እሴት ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_438f9396692a,am,12.713,11.292,0.0,12.713,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d466d637b726,train,የጥርስ ህመም ተጋላጭነትን ለመቀነስ ምን ይደረግ?,spk_438f9396692a,am,6.534,2.933,1.958,6.534,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc049dc84a22,train,አመጋገብን ማስተካከል (ጣፋጭ ምግቦችን አለማዘውተር፤ ለጥርስ ጤና ጠቃሚ ምግቦችን መመገብ)፤,spk_438f9396692a,am,11.073,5.989,0.745,11.073,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_794e899d04a2,train,ለውጡን ተከትሎ ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰጠው ትኩረት ትልልቅ ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ጠቅሰው በኀብረተሰቡ ዘንድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል እየሆነ መምጣቱንም አንስተዋል።,spk_438f9396692a,am,13.653,10.592,1.499,13.653,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64d7f87a586c,train,የቱሪስት መዳረሻዎችን ለሥራ እድል ፈጠራና ገቢ ማስገኛ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ወይዘሮ ጽዮን፣ ለዚህም አስጎብኚ ድርጅቶችን ማቋቋምና መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ ይገባል ብለዋል።,spk_438f9396692a,am,15.793,12.586,0.0,15.793,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b0a276c2501,train,እንዲሁም ህመሙ እንዳይባባስ የአመጋገብ ሁኔታን ማስተካከል ብሎም ጨው የተጨመረበት ለብ ያለ ውኃን በመጠቀም ከምግብ በኋላ አፍን መጉመጥመጥ እንደሚመከር ጠቁመዋል።,spk_438f9396692a,am,13.373,9.515,0.339,13.373,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a4bb3130d31,train,ለጥርስና ተያያዥ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች በርካታ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ካሰች፤ ከእነዚህም መካከል፡-,spk_438f9396692a,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d87c7438152b,train,"በመድረኩ ከዕቅድ አፈጻጸምና ትውውቅ በተጨማሪ የካፊቾ ዘመን መለወጫ ""መሽቃሬ ባሮ"" ላይ ያተኮረ የንቅናቄ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።",spk_438f9396692a,am,13.594,9.585,0.588,13.594,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ba3cf11fbea,train,በመርሀግብሩ ላይ የታደሙ በጎ ፈቃደኞች  እንዳሉት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የበርካቶችን ችግር የፈታ ሰናይ ተግባር ነው።,spk_438f9396692a,am,10.993,7.426,0.645,10.993,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_63909a408104,train,መስፈርቱን ለማዘጋጀት የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮዎች ተቀምሮ በግብዓትነት መወሰዱን ጠቁመው በዘርፉ የተሻለ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ዓይነተኛ ሚና እንዳለውም አስረድተዋል።,spk_438f9396692a,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3691a1358073,train,በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጠቀሜታዎች ባለፈ ለጥቅል ሀገራዊ ምርት ያለውን አስተዋጽኦ መለካት የሚያስችል መስፈርት እየተዘጋጀ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_438f9396692a,am,13.213,9.823,1.784,13.213,-32.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_914a85aff4e1,train,የጤናውን ዘርፍ በቴክኖሎጂ በመደገፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ የታካሚዎች ደህንነትና የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተገበረቻቸው የሚገኙ መርሃ ግብሮችን አንስተዋል።,spk_438f9396692a,am,14.514,11.293,1.496,14.514,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_732f522f27aa,train,በቆይታቸው በዓሉን ከማክበር ባለፈ በክልሉ ያለውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በመጎብኘት እንዲያሳልፉ ጋብዘዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.574,6.153,0.42,6.574,-37.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b693085d4ff7,train,ከዩኒቨርሲቲው የህግ ድጋፍ ባያገኙ ኖሮ በህግ አግባብ ተከራክረው ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን አዳጋች ይሆንባቸው እንደነበርም አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.493,8.139,0.354,8.493,-41.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_c81c03a7e88c,train,የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችም በየጊዜው ክትትል ያደርጋሉ የሚሉት ወይዘሮ ማሩሳ አስፈላጊውን የጤና ትምህርት በጤና ኤክስቴንሽን በኩል እያገኙ እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_041e0fa87018,train,የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ13 ሺህ በላይ የአካባቢ ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አመልክተው፤ የውሃ ፕሮጀክቱን መጠበቅ እና መንከባከብ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.053,9.244,0.81,10.053,-31.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_0afb03b8df12,train,ህብረተሰቡ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመቀበል የአጎበር አጠቃቀም ልምዱ እያደገ ነው የምትለው ደግሞ በኡራ ወረዳ የኡራ ቀበሌ ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያ ኢትዮጵያ ካሳ ናት።,spk_7c9cb53ae082,am,9.774,9.353,0.0,9.774,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_87a4d9607bf0,train,በማይናማር፣ላኦስ እና ካምቦዲያ እንዲሁም በሌሎች ሀገራት በተመሳሳይ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎቻችን የመመለስ ጥረት መቀጠሉንም እንዲሁ።,spk_7c9cb53ae082,am,11.053,8.717,0.329,11.053,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_a8d0f81c3fa3,train,ቢሮው እስከ ታች ድረስ ባለው መዋቅርም ነሐሴ 15 እና 16/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች ቅድመ ምዝገባ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.454,8.879,0.0,9.454,-31.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_34c99d02fae1,train,በሂደቱ የሚገኘውን መልካም ተሞክሮዎች በመጠቀም በሁሉም የመንግስትና የግል ትምሕርት ቤቶች ከነሐሴ 19 እሰከ 30/2017 ዓ.ም ድረስ ተማሪዎችን በንቅናቄ የመመዝገብ ስራው ይካሄዳል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.573,11.55,0.5,12.573,-33.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_a644911d9901,train,በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የጥናትና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሮቮስት ዶክተር ሴና ዱጋሳ የህብረተሰቡ በየወቅቱ የጤና ምርመራ የማድረግ ባህል ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.514,9.955,0.762,12.514,-43.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5d1996a3821c,train,ወቅቱ ለወባ ትንኝ መራቢያነት ምቹ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራው ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-39.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_bb77fe65782c,train,በ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ለመታደም ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የባህል ኪነት ቡድኖች በሆሳዕና ከተማ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,9.094,8.528,0.566,9.094,-30.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_9379da0c463c,train,በአማካይ ከ90 ዴሲ ሜይል በላይ የሆነ ድምጽ ከ8 ሠዓት በላይ ለሆነ ጊዜ ለጆሮ የሚደርሰው ከሆነ በሂደት የጤና ችግር እንደሚያስከትልም አስገንዝበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.573,9.333,0.341,10.573,-35.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f3f6852bf8df,train,በ2018 የትምሕርት ዘመን ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ አዳዲስ ተማሪዎችንና ነባሮችን መዝግቦ ለማስተማር የተጠናከረ ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.573,8.23,0.344,8.573,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_14e0770ff933,train,የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እጸገነት መንግስቱ የሚኒስቴሩ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን ገልጸው ማጠናከር እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.133,9.151,0.425,11.133,-41.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_04ba4c8365cb,train,በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማትና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.733,10.404,0.583,12.733,-40.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_468bc3890743,train,በተጨማሪም ኤርፎን መዋዋስም ለኢንፌክሽን የመጋለጥ ዕድልን እንደሚጨምር አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-32.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_d8c1acb22c8d,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር)፤ አገልግሎቱ ለበርካታ ስደተኞች እየሰጠ ያለው አገልግሎት አበረታች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.633,10.349,0.46,12.633,-37.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_411cbf7d0864,train,የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ከወባ በሽታ ራስን መከላከል ይገባል ያሉት ደግሞ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,10.493,9.225,0.707,10.493,-39.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_b3dee9abe3c9,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ባቋቋመው ነጻ የህግ ድጋፍ ማዕከል ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ ገነት በቀለ እንዳሉት፤ የቤተሰቦቻቸውን የውርስ መሬት ካርታ ወጥቶበት አላግባብ እንደተወሰደባቸው አስታውሰዋል ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,10.133,8.442,0.468,10.133,-42.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_659c7dd3101c,train,የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤   በዞኑ ያለው የገፀ እና  የከርሰ ምድር ውሃ ክምችትን በጥናት በመለየት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.614,9.842,0.349,10.614,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1f2b0b3299dc,train,ችግሮቹን ለመቀነስም ቢሮው በዚህ ዓመት ብቻ ከ4 ሺ በላይ ለሚሆኑ አሽከርካሪዎች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን አከናውኗል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.774,8.043,0.385,9.774,-37.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e507929ac614,train,በምክክር ሂደቱ ከመሳተፍ ባለፈ የወጣቶችን ችግር ይፈታል ብለን ያሳብነውን አጀንዳ በክልል ደረጃ በተካሄደው የምክክር ጉባኤ አቅርበናል ነው ያለው።,spk_7c9cb53ae082,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-40.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_a5e75d4236fe,train,በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የነፃ ህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት በሀይሉ አለሙና ተክሌ አብርሃም የህክምና አገልግሎቱ ተመርምረው ራሳቸውን በማወቅ ጤናቸውን እንዲጠብቁ እንደስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.493,10.754,0.663,12.493,-42.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_bcce1981cc30,train,የክልሉ፣ የሀድያ ዞንና የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች በስፍራው በመገኘት እንግዶቹን ተቀብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.133,9.512,0.0,10.133,-34.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_cb205b0a1a01,train,በዞኑ የህብረተሰቡን የወባ ተጋላጭነት ለመቀነስ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የወባ መከላከል ስራዎች በትኩረት እየተሰሩ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.854,6.754,1.099,7.854,-42.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_7866072931a1,train,በቀጣይም የሀገሪቱን ሠላምና ደኅንነት ባረጋገጠ መልኩ አገልግሎቱን ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.014,7.613,0.401,8.014,-36.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_70a3ed11aa62,train,ከአልጋ አጎበር ስርጭቱ ጎን ለጎን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችም ትኩረት የተስጣቸው ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,7.333,6.166,0.622,7.333,-39.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_dcd92fff1311,train,በዚህም መሰረት በያዝነው በጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በመደበው 111 ሚሊዮን ብር የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.774,10.825,0.0,12.774,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c67c5aa8cdf9,train,በምረቃው መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር)፤ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች  የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በጥራት እና በፍጥነት ተገንብተው ለተጠቃሚው ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.174,11.245,0.458,12.174,-31.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_40f5271e6dba,train,የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህብረ ብሔራዊ አብሮነት የሚጠናከርበትና ባህላዊ ትውፊቶች በአደባባይ የሚገለጡበት መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ ገለፁ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,13.213,11.644,0.694,13.213,-32.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_36f8b791b73d,train,በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋሉ ውስንነቶችን መፍታት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ጥናት እየተካሄደ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,7.973,7.606,0.367,7.973,-35.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f629d48c9bf1,train,እስካሁንም የመማሪያ ክፍሎችን የማደስ፣ ጥቁር ሰሌዳዎችና ወንበሮችን የመጠገን ስራ ስለመከናወኑ አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_3815a9fd905a,train,የደብረብርሃን  ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት  ሀላፊ ኮማንደር ኪዳኔ በቀለ፤ በዓላቱ  በስኬት ተከብረው እንዲጠናቀቁ  የጸጥታ ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.014,8.478,0.0,9.014,-35.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dcb10dce6adc,train,ዜጎች ከህገ ወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስቧል።,spk_7c9cb53ae082,am,3.813,3.357,0.457,3.813,-38.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e8ab6b3995cd,train,በጉብኝት መርሃ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ፣ የምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተገኝተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,13.573,12.781,0.306,13.573,-36.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3d3854b6b9f8,train,የአሪ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ይሁን ጋሎ በበኩላቸው ዞኑ ለወባ ተጋላጭ ከሆኑ አካባቢዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.173,6.856,0.317,7.173,-39.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_e81cf3a35746,train,ዛሬ የተጀመረው የአልጋ አጎበር ስርጭት በክልሉ የወባ ተጋላጭ በሆኑ 22 ወረዳዎች ስር ለሚገኙ 325 ቀበሌዎች ተደራሽ እንደሚሆን አመላክተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.334,8.187,0.455,9.334,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ee274a82255f,train,አንዳንድ ጊዜ ከፍተኛ ድምጽ የጆሮ ታንቡርንም ሊጎዳ እንደሚችል ጠቁመው፤ በአብዛኛው ግን ውስጠኛውን የጆሮ ክፍል ይጎዳል፤ ድምጽን ተሸክሞ ወደ አንጎል የሚሄደውን የነርቭ ክፍል ነው የሚጎዳው ሲሉ አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.793,8.992,0.338,9.793,-37.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_28aad1789808,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ የፕሮግራም ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱልሙኒየም አልበሽር የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የፀረ ወባ መከላከያ ኬሚካል ርጭት ፣የአልጋ አጎበር ስርጭት እና የአካባቢ ቁጥጥር ስራዎች በሁሉም አካባቢዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,17.494,16.659,0.0,17.494,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_16d76da15c97,train,ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በጀመረቻቸው ጥረቶች በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል፤ ለላቀ ስኬትም ጥረቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,14.373,11.295,0.38,14.373,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_6f152def80d4,train,ጉባዔውም በትምህርት ዘርፉ የታዩ ጥንካሬዎችና ድክመቶችን በመገምገም በ2018 የትምህርት ዘመን የተሻለ ስራ ለማከናወን ታልሞ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,15.213,12.971,0.794,15.213,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c8020a235911,train,በክልሉ ባሉ ወረዳዎች ፍትሃዊ የትምህርት ተሳትፎን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ስራዎችም በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ እያሳዩ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,12.934,8.939,0.801,12.934,-42.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dd65c2f76673,train,አገልግሎቱም በትምህርት ቤቶች፣ሰዎች በሚሰባሰቡባቸው ስፍራዎችና በገበያ ቦታዎች ጭምር እየተሰጠ እንደሚገኝም አቶ ተድላ ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,12.493,10.751,0.0,12.493,-35.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_ce0fe46fab48,train,በእውቀትና እውነት ላይ የተመሰረተ ትውልድ የሚገነባው በትምህርት ቤቶች በመሆኑ የትምህርቱ ዘርፍ ሚና የላቀ ነው ብለዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,8.893,7.85,0.0,8.893,-43.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_123cf1202c87,train,ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ የክልል ትምህርት ቢሮዎች ዕቅድ አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ላይ ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።,spk_28e1ceb65d00,am,11.934,9.342,0.0,11.934,-41.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_d69a73da5771,train,በዘንድሮው ዓመት ተማሪዎች በስነምግባር ታንፀው ልክ እንደ ተማሪ አፎሚያ ውጤታማ እንዲሆኑ ወላጆች ከመምህራን ጋር በመቀናጀት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,16.573,13.394,0.0,16.573,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a8363ba2124,train,የባሕላዊ የግጭት መፍቻ ስርዓቶች ሕጋዊ እውቅና ተሰጥቷቸው እንዲሰሩ ማስቻል ባሕሉን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማስተላለፍም ፋይዳው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.314,6.975,0.0,7.314,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e0ea1002257e,train,ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል በክብረ በዓሉ ላይ እንዳሉት፤ ምዕመኑ የአብሮነት እሴቱን በማጠናከርና የተቸገሩትን በመደገፍ በዓሉን በአንድነት ማክበር አለበት።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.194,9.879,0.0,10.194,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5d822fde6df,train,የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ የግለሰብና የማህረሰብ ጉዳይ መሆኑን ያቀረቡበት መንገድም የሚደነቅ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.854,5.194,0.66,5.854,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d292a688eb6,train,በመስከረም ወር የሚከበሩት የመስቀል ደመራ፣ የኢሬቻ እና ሌሎች የሕዝብና የአደባባይ በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲከበሩና በሰላም እንዲጠናቀቁ የተደረጉ ዝግጅቶች ግምገማ መደረጉን አመልክተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.293,9.151,1.143,10.293,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4152523044d,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.494,4.83,0.345,5.494,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a20e2dc3d08c,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_7fde1b0a1f76,am,5.673,5.345,0.0,5.673,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08411ddefbda,train,መገናኛ ብዙሃንም ብሔራዊ ጥቅምን በማስጠበቅና በወል ትርክት ግንባታ ላይ በትኩረት መስራት እንደሚጠበቅባቸው አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.633,6.534,0.684,7.633,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37194f89abdb,train,በመደመር ደመራ እየተመራን፣ በትጋት እየቆፈርን፣ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናወጣዋለን። ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ብርሃን ሲወጣ የምናይበት ይሆናል።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb327ae8124,train,በተለይ ግንባታው እየተጠናቀቀ ያለው የቴክኖሎጂ ፓርክ ኢትዮጵያ  በሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ያለባትን ክፍተት የሚሞላ መሆኑንም ተናግረዋል ።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.274,5.717,0.0,6.274,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf1eaa9ffdc,train,የኢትዮጵያም እውነት እንደዚሁ ነው። የአውራ ዶሮዎች ጩኸት የፀሐይን መውጣት አያስቀረውም። የሌሊት ወፎች ክንፍ የፀሐይን ንጋት አያግደውም። በዚህም ተባለ በዚያ ፀሐይ ትወጣለች።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.973,10.339,0.0,10.973,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c53501ef4d2,train,በዚሁ ወቅት ሰላምን ለማጽናት ከማን ምን ይጠበቃል በሚል የመወያያ ጽሑፍ ያቀረቡት የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር)፤ ሰላምን ማጽናት ማለት ግጭት ተመልሶ እንዳይከሰት ጠንካራ መሠረት መፍጠር ነው ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,11.694,10.591,0.699,11.694,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cab60431777c,train,የመስቀል ደመራ በዓል ኃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በጋምቤላ ከተማና አካባቢው በርካታ ምዕመናንና የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በድመቀት ተከብሯል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.014,8.709,0.305,9.014,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25df01b55538,train,"በ""ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ"" መጽሐፍ ላይ የኢትዮጵያ ድንቅ ባህላዊ የዴሞክራሲ እሴቶች ጥቅም ላይ አለመዋላቸውን በቁጭት እንደሚያትት ገልጸዋል።",spk_7fde1b0a1f76,am,6.473,5.917,0.557,6.473,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de7b692abb70,train,በክልሉ የደም ልገሳው በየጊዜው እየጨመረ የመጣ ቢሆንም ፍላጎቱና አቅርቦቱ የማይመጣጠን ስለሆነ ተጨማሪ ስራ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a692f1ad569,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላምን በመፍጠር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baec41077c68,train,የኢሬቻ በዓል በርካቶችን በአንድ መድረክ በማሰባሰብ የህዝብ ለህዝብ ትስስር ይበልጥ እንዲጎለብት የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,6.994,6.582,0.0,6.994,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_166b6c3de7bc,train,የውሃ ፕሮጀክቱ በወረዳው በጅጅቐ፣ ስምረትና ፀይቀም ገጠር ቀበሌዎች ከ30 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተገልጿል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c8b6fbb1831,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው እንዳመለከቱት፤ በክልሉ በርካታ ባሕላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች አሉ።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.413,5.738,0.676,6.413,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df1ec0ac369e,train,የጽህፈት ቤት ኃላፊ ኮማንደር ጋድቤል ቦል በመርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት በክልሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፍፃሜን በማስመልከት የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0f47667596c,train,የኢሬቻ በዓል በርካታ ህብረተሰብን በአንድ መድረክ በማሰባሰብ አብሮነት ይበልጥ እንዲጎለብት የሚያስችል መሆኑን አባገዳዎችና ሀደ ሲንቄ ገለጹ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,8.973,8.299,0.675,8.973,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50f71ff8724b,train,ችግሩን ለመከላከል በተደረገው ጥረት የታዩ መሻሻሎችን ለማስቀጠል ተጠያቂነትን የማስፈን ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.234,5.908,1.016,7.234,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7835ec41fffb,train,ኮንፍረንሱ ህዝቡ ሰላሙን እንዲጠብቅና የሰላም ባለቤት ሆኖ እንዲሰራ፣ ሰላም በአገሪቷ በዘላቂነት ፀንቶ እንዲቀጥል የሃይማኖት አባቶችና ምዕምናን ይበልጥ እንዲሰሩ የሚያግዝ መሆኑ ተገልጿል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.434,9.434,0.0,9.434,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1604523212ef,train,በመሆኑም ይህንን እሴት በመጠበቅ ለቀጣይ ትውልድ ልናስተላልፍ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,4.614,4.038,0.576,4.614,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb556657f06f,train,በመርሃ ግብሩ ከሚካሄዱት የስፖርት ውድድሮች መካከል ቅርጫት ኳስ፣ ሩጫ፣ የእግር ኳስና ሌሎችም እንደሚገኙበት ኮሚሽነር ጃይኮብ ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.994,5.648,0.345,5.994,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f91584c26064,train,የኢትዮጵያ እውነት እንደ መስቀሉ ሁሉ አቧራውን ጥሶ፣ አፈሩን አፍልሶ፣ ቆሻሻውን ደርምሶ ይገለጣል። የወጓት ያዩዋታል። ከላይ ሆነው እንዳዩዋት ሁሉ፣ ከታች ሆነው ይገረሙባታል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7aa62b77f5f1,train,እውነት አይቀበርም። ጊዜው ሲደርስ አቧራውን አንሥቶ ዐሻራውን ያሳያል። ሐሰቱን እንደ ጉም አትንኖ፣ ሐቁን እንደ ዐለት አግንኖ ያሳያል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f775797e17,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11ሺህ ዩኒት ደም መሰበሰቡን ጠቅሰው፤ ይህም  ከከተማው ባለፈ ለሌሎች ተደራሽ መሆን መቻሉን አንስተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0975771881ea,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በመስከረም ወር በሚከበሩ በዓላት ዙሪያ ዛሬ ከፌደራል፣ ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ክልል የፀጥታ አመራሮች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,12.373,11.459,0.0,12.373,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8293613ce8b,train,ይህም  የሰው ህይወትን ለመታደግ  ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,3.554,3.554,0.0,3.554,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b46295761f1c,train,ብርቱ ሰዎች፣ እውነት ፈላጊ ሰዎች፣ አቧራውን የሚገልጡ፣ ቆሻሻውን የሚያነሡ ሰዎች፣ ሲመጡ ግን መስቀሉ ከተቀበረበት ወጣ።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.593,7.222,0.372,7.593,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8e837cafb32,train,በክልሉ የባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ማስተግበሪያ ጥናት፣ ትግበራ ዕቅድ እና ዕወቅና መስጫ መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕርዳር ከተማ ውይይት ተደርጓል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.913,7.202,0.317,7.913,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2676d4efaef,train,ጉባኤው ዛሬን ጨምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ነው በአዲስ አበባ የሚካሄደው።,spk_7fde1b0a1f76,am,4.194,3.563,0.63,4.194,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8dffab31e4b,train,ከለውጡ በኋላ ተግባራዊ የተደረገው የማከም ፖሊሲ በባለሙያ እና በተቋም ግንባታ ላይ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ / ር ) ገለጹ።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.393,8.757,0.0,9.393,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3270e14b7ccf,train,መጪዎቹ ታላላቅ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ሁሉም የፀጥታ ተቋማት በቴክኖሎጂ ጭምር የታገዘ የተሟላ ዝግጅት ማድረጋቸውን ነው የገለጹት።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.754,8.229,0.524,8.754,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7cbde3d5d42,train,የህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሙያዎች ወቅታዊ እና ትክክለኛ  መረጃዎችን ተደራሸ በማድረግ  ሚናቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብ  እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.053,9.629,0.0,10.053,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6907e664b43b,train,ከሰሞኑ የዚሁ ሁነት አካል የሆነው እና  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የተገኙበት የጋምቤላ ስታዲየም አካባቢ የጽዳት ዘመቻ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.414,7.726,0.0,8.414,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cd17f3bde7f,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወደ ጥሎ ማለፍ በቀጥታ የሚያልፉ ክለቦች የሚለዩባቸው ተጠባቂ ጨዋታዎች,spk_bd62f41964b7,am,6.193,5.858,0.0,6.193,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f204c8503605,train,የኢትዮጵያ ዋንጫ የሶስተኛ ዙር የመጨረሻ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ቡና እና መቀሌ 70 እንደርታ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_bd62f41964b7,am,6.154,6.154,0.0,6.154,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c22d17ff270b,train,ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_bd62f41964b7,am,2.993,2.693,0.3,2.993,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34389b016aa4,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_bd62f41964b7,am,6.249,6.249,0.0,6.249,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24c145f7146c,train,ሲዳማ ቡና፣ ቤንች ማጂ ቡና፣ መቻል፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ ኢትዮጵያ መድን እና ነጌሌ አርሲ ሌሎች የሩብ ፍጻሜ ያለፉ ክለቦች ናቸው።,spk_bd62f41964b7,am,11.105,8.943,0.0,11.105,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38c338be6c1b,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጨረሻ ዙር መርሐ - ግብር ዛሬ ማምሻውን 18 ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰዓት ተደርገዋል።,spk_bd62f41964b7,am,5.553,5.553,0.0,5.553,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef96f4564867,train,ቼልሲ ሊያም ሮሴንየርን የክለቡ ዋና አሰልጣኝኝ አድርጉ ዛሬ በይፋ መሾሙን አስታወቀ።,spk_bd62f41964b7,am,5.213,4.86,0.0,5.213,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52f8a2f1e89e,train,ጋላታሳራይ ከአትሌቲኮ ማድሪድ እና ካራባግ ከኢንትራክት ፍራንክፈርት በተመሳሳይ ምሽት 2 ሰዓት ከ 45 ላይ ይጫወታሉ።,spk_bd62f41964b7,am,7.961,7.197,0.0,7.961,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_611322889028,train,የክልሉ ወጣቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አደረጃጀት ከፍተኛ አመራሮችና አባላት በክልሉ ማረቆ ልዩ ወረዳ የችግኝ ተከላና ሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_19128d650180,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7241796aa66b,train,ከእነዚህ ውስጥ 794 የሠመራ፣ የሎጊያና የቢላል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በበይነ መረብ እንደሚፈተኑ ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,8.893,8.569,0.324,8.893,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b28c597ec1b9,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) እንደገለጹት፤  የመቀንጨርና የመቀጨጭ ችግርን ለመፍታት ስርዓተ  ምግብን ለማሻሻል መንግስት  በትኩረት እየሰራ ነው።,spk_19128d650180,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ef2d3bf92af,train,የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በስደተኞች ዙሪያ እየተገበረችው ያለው ፖሊሰ የሚደነቅ ነው።,spk_19128d650180,am,11.094,10.746,0.0,11.094,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_862805f2663f,train,በተለይም የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ጥራትና ተደራሽነቱን ማስፋት አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_19128d650180,am,5.173,4.815,0.359,5.173,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d53e36d41c67,train,አቶ ሚሊዮን ጌታቸው በበኩላቸው ደም መለገስ በደም እጦት ለሚሰቃዩ ወገኖች ህይወት መስጠት መሆኑን ጠቅሰው የምለግሰው ደም ህይወት የሚታደግ በመሆኑ ኩራት ይሰማኛል ብለዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.774,10.986,0.0,11.774,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5ff27575c47,train,"የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ""ከራዕይ ወደ ተግባር፤ የኢትዮጵያ ዘላቂና አካታች የምግብ ስርዓት ሽግግር ጉዞ"" በሚል መሪ ሀሳብ በኢትዮጵያ ሥርዓተ ምግብ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል፡፡",spk_19128d650180,am,11.934,11.439,0.0,11.934,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89aca547c8a1,train,ለተግባራዊነቱም ከጉሙሩክ፣ ከባንኮች፣ ከፖሊስ፣ ከትራንስፖርትና ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ትብብሩን ለማጠናከር ያለመ ምክክር ማድረጉን አመላክተዋል።,spk_19128d650180,am,10.293,9.484,0.345,10.293,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4644a5a6188,train,ህገ-ወጥ የምግብና መድሃኒት ዝውውርን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec38e86c69e8,train,በአፋር ክልል በክልልና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች የተሻለ ውጤት ማምጣት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7930c6cefe0b,train,ከጥቅም ውጭ የነበሩ የውኃ ተቋማት ዳግም ለአገልግሎት በመብቃታቸው የንጹህ መጠጥ ውኃ ችግራቸው መቀረፉን የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_19128d650180,am,10.213,8.844,0.501,10.213,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b40644cdeffd,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በመግለጫው፥ መላው ሀገር ወዳድ ዜጋ መሰል ወንጀሎችንና ወንጀለኞችን በማጋለጥ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል፡፡,spk_19128d650180,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e8a669a3e4e,train,“አላማ ተኮር ተግባቦት ለሀገር ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ክልል አቀፍ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።,spk_19128d650180,am,9.454,9.079,0.375,9.454,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74d844554c1e,train,በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ- ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር ውለዋል ነው ያለው።,spk_19128d650180,am,10.133,9.201,0.0,10.133,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a14cfa409408,train,በበጀት ዓመቱ የማህበረሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማስጠበቅ፣ የህግ የበላይነትን በማስከበር ህገ ወጥነትንና ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከል በሚረዱ ጉዳዮች ላይ የሚሰራ የፀጥታ ምክር ቤት በማቋቋም ወደ ትግበራ ምዕራፍ ተገብቷል ብለዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.813,11.434,0.0,11.813,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9547fae73b89,train,O በልጆች እና ዐዋቂዎች የአጥንት ጤናማነት ላይ ጉዳት ያደርሳል።,spk_19128d650180,am,4.173,3.686,0.488,4.173,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32df20d80187,train,ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጡና የቀውስ ወቅት ምላሽ የምርምር ስራዎችን ከመንግስት ተቋማትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የማከናወን ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,10.174,9.797,0.0,10.174,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_304f79c31876,train,ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ለስርዓተ ምግብ መሻሻል ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ያሉት ደግሞ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_19128d650180,am,13.813,11.587,0.706,13.813,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa70f2de58eb,train,ጀፎረ የገጠሩ ማህበረሰብ የተሻለ ኑሮ እንዲኖረው በማለም ለተጀመረው የኮሪደር ልማት መነሻ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,6.494,6.17,0.323,6.494,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_528616f2ee6f,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_19128d650180,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6cc7f410c06,train,በተለይም ችቦ የሚበራባቸው ቦታዎች ከኤሌክትሪክ መስመሮች ቢያንስ 20 ሜትር መራቅ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡,spk_19128d650180,am,6.093,5.742,0.0,6.093,-37.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a3a12d6d173,train,በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጿል።,spk_19128d650180,am,5.654,5.317,0.337,5.654,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2433ff7378ce,train,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ96 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሳታፊ ሲሆኑ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የተለያዩ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተመላክቷል።,spk_19128d650180,am,11.014,10.297,0.415,11.014,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b04d1f4abb42,train,እነዚህ የሪፎርም ስራዎችና የቴክኖሎጂ ትግበራዎች በከተማዋ ሰላምና ጸጥታ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገባቸውን ተናግረው፤ ይህም ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_19128d650180,am,9.094,8.76,0.334,9.094,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d114b860a9cd,train,በዚህም የተመዘገቡ በርካታ ውጤቶች ቢኖሩም ያልተፈቱ ችግሮች በመኖራቸው ህገ-ወጥ የምግብና መድኃኒት ዝውውርን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር አለበት ብለዋል።,spk_19128d650180,am,9.614,9.106,0.0,9.614,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9271076cc150,train,ሕገ- ወጥ ሃዋላዎች ፣ የገንዘብ ዝውውሮች፣ የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣ የግብር ስወራዎች፣ ሕገ- ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን መግለጫው አመልክቷል፡፡,spk_19128d650180,am,16.413,15.633,0.0,16.413,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf4c4ded7361,train,በዚህም ኮሚሽኑ ዋናውን ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ከመጥራቱ በፊት መከናወን ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራት መኖራቸውን አስታውቀዋል።,spk_19128d650180,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f6e6c8b7d0a,train,የሰቆጣ ቃል ኪዳን ፕሮግራም አስተባባሪና የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የምግብና ስርዓተ ምግብ አማካሪ አቶ ባዘዘው ጫኔ እንዳሉት፤ በክልሉ በምግብና ስርዓተ ምግብ ትግበራ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል።,spk_19128d650180,am,13.973,11.579,0.534,13.973,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f859fb6e0b34,train,በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅ ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት እየተሰራ  መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_19128d650180,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08cacc13c0fe,train,የቱሪስቶች ቁጥር መጨመሩ የፓርኩንና የአካባቢውን ህብረተሰብ ገቢ እንዲጨምር ማድረጉን ገልፀው ለአብነትም በሩብ ዓመቱ በኢኮ ቱሪዝም የተደራጁ ማህበራት ያገኙት ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ገቢ ካለፈው ዓመት በ2 ሚሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን አስረድተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,16.573,14.328,0.59,16.573,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f84a6f77f15,train,በማዕከሉ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በረከት ከድር እንደገለጹት፥ ወጣቶች ያላቸውን እውቀት፣ አቅም እና ጉልበት ለአካባቢ ልማት ማዋላቸው ጠቀሜታው የጎላ ነው።,spk_19128d650180,am,9.454,8.902,0.0,9.454,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9985e1b6744,train,የበዓሉን እሴቶች አስጠብቆ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍና በዓለም አቀፍ ቅርስነት እንዲመዘገብ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ገልፀዋል፡፡,spk_19128d650180,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_096f0f317856,train,የኢትዮጵያ መንግስት ስደተኞችን ታሳቢ ያደረገ አካታች መርሃ ግብር ተግባራዊ በማድረግ በትምህርት፣ በጤና፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በዲጂታል አካታችነትና ሌሎች አገልግሎቶች ተጠቃሚ አድርጓል ነው ያሉት።,spk_19128d650180,am,11.293,10.679,0.0,11.293,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee9938701275,train,የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ስደተኞችን በአካታችነት መደገፍን የተመለከተ ከፍተኛ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ አካሂዷል።,spk_19128d650180,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecfd70ff41d1,train,የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ጌቱ አርጋው በበኩላቸው እንደገለጹት፤ የከተማዋን እድገት የሚመጥኑና የነዋሪዎችን ደህንነት ይበልጥ የሚያረጋግጡ ተቋማዊ ለውጦች የግድ አስፈላጊ ሆነዋል።,spk_19128d650180,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_652627790388,train,በጉብኝት መርሃ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ፣ የምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተገኝተዋል።,spk_19128d650180,am,15.213,14.347,0.0,15.213,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60457610c69f,train,ከተፈታኞቹ መካከልም 134 ሺህ 828 ተማሪዎች በበይነ መረብ የተፈተኑ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ተማሪዎች ደግሞ በወረቀት ተፈትነዋል።,spk_19128d650180,am,8.614,8.238,0.0,8.614,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6cc3682f6d2,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ምቹ የመማሪያ አካባቢ ለመፍጠርና ግብአት ለማሟላት ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,8.014,7.678,0.336,8.014,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7298c27e51,train,የጡት ካንሰር ቅድመ ልየታ ስራ በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ተቋማት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ።,spk_19128d650180,am,7.873,6.158,0.511,7.873,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b8083bf3dc8,train,1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_19128d650180,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42c748889727,train,ህፃናት ወታደሮች በአብዛኛው ተገደው ወይም ተታለው በወታደርነት፣ በጦር ምግብ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት እንዲሁም በሰላይነት እና በመሳሰሉት መልኩ በጦር ቀጠና ውስጥ በግዳጅ ያገለግላሉ ።,spk_7e31981134e9,am,16.773,13.403,0.0,16.773,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ab37296f4e8,train,ነገር ግን አንዳንድ ሀገራት ከአስራ ስድስት አመት እድሜ ጀምሮ ያሉ ታዳጊዎችን ለወታደርነት በመመልመል ስልጠና ይሰጣሉ ለአብነትም እንግሊዝ ተጠቃሽ ናት ።,spk_7e31981134e9,am,11.174,9.939,0.409,11.174,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3470f459207,train,ለታማሚው ደግሞ የማህበራዊ ክህሎት የችግር አፈታት ዘዴ ቁጣንንዴትን እንዴት መቆጣጠር እንደሚቻል እና በራስ መተማመናቸውን እንዴት እንደሚያጎለብቱ ይሰለጥናሉ፣ ይለማመዳ፣ ይስተካከላሉም ።,spk_7e31981134e9,am,13.334,12.048,0.314,13.334,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8c637a78410,train,ስለዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት በመከወን ከአምላክ ውብ ተደርጎ የተሰጠንን አዕምሮ በመጠቀም በስራ ቦታ በትምህርት ቤት ወይም በቤት ውሰጥ ቀና አስተሳሰብ ።,spk_7e31981134e9,am,14.694,11.486,0.323,14.694,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_905f8c63dd5d,train,ነገር ግን ሕይወትህን ለመምራት የምትሮጠው ለሌሎች ፈቃድ ተገዢ ሆነህ ነውን ወይስ የራስህን እውነትና ሕልም ተከትለህ ።,spk_7e31981134e9,am,12.174,7.967,0.0,12.174,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e38e2c1780e2,train,አዕምሮን የሚጎዱ ነገሮች ኬሚካሎች መዳረግ በተለይም ህፃናቱ የሚያደፋፍሩ መዳኒቶች ከተሰጣቸው በግዳጅ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች ናቸው ።,spk_7e31981134e9,am,14.493,11.06,0.473,14.493,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45fa4b3be09f,train,እውነታው ግን አብዛኞቹ የአእምሮ ህመም ያለባቸው ሰዎች እንደሁላችንም ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎች፣ የመስሪያ ቤት ሰራተኞች፣ ሸሚዝና ኮት ለባሾች ናቸው ።,spk_7e31981134e9,am,10.534,9.833,0.0,10.534,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf593981143f,train,የምርጫ ሂደቱም ህዝበ ሙስሊሙ መንፈሳዊና ማህበራዊ አገለግሎትን በመስጠት ጥቅምና ፍላጎቱን ለማስከበር ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.914,8.773,0.0,10.914,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_39ccab7096b1,train,"""የበጎ ፈቃድ ስራ ጊዜና ቦታ አይገድበውም"" ያለችው ወጣቷ የተግባሩ መጠናከር ማህበረሰባዊ ትስስርን  ለማጎልበት እንደሚረዳ አመልክታለች፡፡",spk_6cdfe48a5bb6,am,11.553,9.744,0.488,11.553,-36.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed3c5902e105,train,የሙሉዓለም ባህል ማዕከል የኢትዮጵያን የባህል ዲፕሎማሲ አጉልቶ በማሳየት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3842440560,train,ይህንን ማህበራዊ ኃላፊነት በመወጣት ረገድ  ህብረተሰባችንን በማስተባባበር ቀጣይነት ያላቸው ስራዎችን ማከናወን ላይ  ትኩረት ይደረጋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.873,9.188,0.0,9.873,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_95397911c3e5,train,ኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የጀመረችው ጥረት የሚበረታታ እና ለሌሎች አገራት ምሳሌ መሆን የሚችል ነው ብለዋል ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.434,8.025,0.408,8.434,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9da32949f8d1,train,ብልሹ አሠራርን ዳር ቆሞ የመመልከትና ታዝቦ ብቻ የማለፍ ባህል ሀገር ላይ ጉዳት ስለሚያስከትል ሊያበቃ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.793,8.818,0.444,9.793,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_21c5108367e3,train,የትጋት ተምሳሌቶቹ በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት ተማሪ ኃይማኖት እና ቅዱስ,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.274,7.095,0.483,8.274,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e33c9dd10f8c,train,አሁን በአዲስ መልክ ተገንብቶ ቤቱን መረከብ በመቻላቸው ይደርስባቸው የነበረውን ችግር የፈታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.514,8.13,0.384,8.514,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3f659ccb318,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስተላለፉት መልዕክት ተወዳጁን፣ ተናፋቂውንና ባለፉት 25 ዓመታት የከተማችን አንዱ ድምቀት እና አለም አቀፍ መገለጫ የሆነውን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት አስጀምረናል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.634,15.721,0.841,17.634,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_28c1044de492,train,በኢትዮጵያ የልደት፣ ጋብቻና ሞት የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ምዝገባ መከናወን ከጀመረ ረጅም ዓመታት ቢቆጠሩም፣ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ የተደራጀ ባለመሆኑ ከምዝገባ የሚመነጨው ውጤት እዚህ ግባ የሚባል ሀገራዊ ጥቅም ሳይሰጥ ቆይቷል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.953,15.989,0.342,17.953,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e82916225889,train,ድጋፍ የተደረጉት የህክምና መሳሪያዎች የስፔሻላይዜሽን ስልጠናንና የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የሚያግዙ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.274,9.668,0.0,10.274,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31cbb12f9430,train,የሀገሪቱን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት  ተመራቂዎች በሚሰማሩበት መስክ  ጠንክረው በመስራት   የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ተመላከተ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.553,10.416,0.51,11.553,-38.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9a1e4360949,train,በአዋሽ ወንዝ ሙላት ምክንያት ዘንድሮ የደረሰው ጉዳት የከፋ መሆኑን ጠቁመው፣ መንግስትን ጨምሮ ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ድጋፉን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.553,8.435,0.405,9.553,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e4eafc6db6c,train,በማሕበሩ  የደሴ አስተባባሪ  ማዘንጊያ አበበ በበኩላቸው፤ ማሕበሩ ዛሬ ለአንድ ሺህ 500 ተማሪዎች ያደረገው ድጋፍ  925 ደርዘን ደብተርና 4ሺህ 500 እስክርቢቶ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.473,13.957,0.446,15.473,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_85e8d591fc32,train,በመርሐ ግብሩ ከሁለት ዓመታት በላይ ለበርካታ ወላጆች ከእርግዝና ጊዜ ጀምሮ ልጆች 6 ዓመት እስኪሞላቸው ድጋፍና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጻለች፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.713,10.976,0.328,11.713,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_673736508d58,train,በመዲናዋ የተከናወኑ የኮሪደር እና ሌሎች የልማት ስራዎች የአካል ጉዳተኞችን ደህንነትና ተጠቃሚነት በማስጠበቅ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.233,13.716,0.886,15.233,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f22e0a96be8,train,የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት መገለጫ የሆነውን የአሸንዳ በዓል በመጋራት፣ እሴቱን ጠብቆ ለማዝለቅ የሁሉንም ጥረት መጠየቁን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.633,8.436,0.684,9.633,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07d796d259ae,train,እነዚህን ሀገራዊ አሴቶችን በመጠበቅና በማዳበር ለመጭው ትውልድ ለማስተላለፍ መስራት እንደሚገባ ገልጸው ለዚህም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች ድርሻ የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.793,11.824,0.624,13.793,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f16e1abd9fff,train,ግድቡ የፈጠረውን የቱሪዝም ስፍራ ከሌሎች በአካባቢው ከሚገኙ የቱሪዝም መስህቦች ጋር በማቀናጀት የማስተዋወቅ ስራ እየተሠራ እንደሚገኝም አቶ ስለሺ ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.354,11.368,0.427,12.354,-36.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_36d658577c89,train,የቋሚ ኮሚቴው አባላት በድሬዳዋ የሚገኙትን የኢትዮጵያ እምባ ጠባቂ ተቋም ቅርንጫፍና የምርጫ ቦርድ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.514,9.275,0.0,10.514,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0887446d5585,train,በአዲሱ ዓመትም ይህን ስራ በማስቀጠል  የተጀመሩትን የልማት ስራዎች በፍጥነት የማጠናቀቅና  አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከፍጻሜ ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በላይ ይሰራል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.233,10.354,0.305,11.233,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5e7c5db6b8b,train,በሌሎች ወረዳዎችም መሰል ተግባራት እንዲከናወኑና ለፕሮጀክቱ ስኬታማነት የወረዳዎቹ አመራሮችና ባለድርሻዎች በኀላፊነት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.674,9.013,0.0,10.674,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1502bdc3d999,train,የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም ሳይንሳዊ የልጅ አያያዝ እውቀትን በማስጨበጥ በአካልና በአዕምሮ የዳበሩ ልጆች እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል እንደፈጠረላቸው የመርሃግብሩ ተጠቃሚ እናቶች ተናገሩ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.954,12.902,0.0,13.954,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ccfa2dafc04,train,በዚህም 220 ሰዎችን ምሳ ከማብላት በተጨማሪ የዱቄት እና ሌሎች የእለት ደራሽ ድጋፍ መደረጉን ገልጸው ድጋፉ በብር ሲተመን 700 ሺህ ብር ግምት እንዳለውም አመልክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.313,12.154,0.325,15.313,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38f336f912d,train,አስተያየት ሰጪዎቹም የጀግንነት፣ የነፃነትና የህብር ብሔራዊ አንድነት መገለጫ የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ በማክበር የሀገርን ከፍታ ክብርና ሉዓላዊነት ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.793,11.314,0.0,11.793,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7e8fee2f4de,train,በዓሉን አክበረው ደሴን አቋርጠው ለሚያልፉ እንግዶች የወሎን ባሕላዊ አልባሳት በማቅረብ አካባቢዎችን እያስተዋወቁ  መሆኑን በንግዱ ዘርፍ  የተሰማሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.473,12.32,0.605,13.473,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e384faaff485,train,ጤና መድህን፣ የገጠር መሬት ካርታና ትምህርት የፋይዳ አገልግሎት ከሚተገበርባቸው ዘርፎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.234,6.744,0.489,7.234,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c15d63373a,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኮርፖሬሽኑ ከመደበኛ ስራው በተጓዳኝ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.233,11.809,0.308,13.233,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f04252c5eae8,train,የተገኘውን ተሞክሮ በማስፋትም ዘንድሮ በወረዳው አምስት የውሃ ተቋማትን በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.153,9.507,0.322,11.153,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98f58c86d9e8,train,በትግራይ ክልል የአሸንዳ በዓል በየዓመቱ ከነሐሴ 16 ጀምሮ በአደባባይ በድምቀት የሚከበር የልጃገረዶች በዓል መሆኑ ይታወቃል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.954,7.449,0.505,7.954,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f600fda2a8b,train,የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል ሀይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ማክበር የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ገለጹ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.993,11.999,0.534,12.993,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c726b7114e9,train,ያነጋገራቸው የአክሱም ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,3.393,2.93,0.463,3.393,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0f331035f0f,train,የዜጎችን እንግልት በማስቀረት ልዩነት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዲሁም ግልጸኝነትን በማስፈን ተጠያቂነትን በማረጋገጥ በኩል ጉልህ ሚና እንዳለውም አስታውቀዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.594,11.04,0.305,12.594,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c812225444b,train,በብልፅግና ፓርቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወጣቶች ክንፍ የተውጣጡ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.713,11.96,0.485,13.713,-36.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76567b9fcd50,train,ምሁርነት ውስብስብ ጉዳዮችን ለመዳሰስ መሞከር፣ ሐሳብን ለመናገር፣ ለማድመጥና ለመጠየቅ መዘጋጀት መሆኑን ጠቅሰው ይህም በዋናነት በማሰብ አቅም ግንባታ ላይ የሚሠራ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.674,14.412,0.918,16.674,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6836f74fe5d,train,የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ እና የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሁሉም አካላት ርብርብ አስፈላጊ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_226f019742a3,train,ዛሬ ለተጠቃሚዎች የተላለፉት 16 የመኖሪያ ቤቶች የዚሁ አካል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.513,5.969,0.544,6.513,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6d6bd1a7fe,train,በጉዳቱ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች የከፋ ችግር እንዳይገጥማቸው መጠለያ፣ ንጹህ መጠጥ ውሃ እና ምግብ እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ስንታየሁ፣ ጉዳቱ ከፍተኛ በመሆኑ ከክልሉና ከፌዴራል መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.994,15.535,0.504,16.994,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_916befc5d6f0,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እንደሚሰራ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.873,9.471,0.403,9.873,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d4e7f63eace,train,በቆይታቸውም በርካቶች ኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በራሷ አቅም እየገነባች መሆኑን እንደሚያውቁና በዚህም አድናቆታቸውን ይገልጹ እንደነበር ጠቁሟል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.993,9.947,0.45,10.993,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_645b677cea2d,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ በሀገሪቱ ከሚገኙ ፓርኮች አንዱ ነው።,spk_a8d4b822109c,am,6.26,5.592,0.668,6.26,-26.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_af85be82f4c4,train,አሁን ላይ በኮሪደር ልማቱ የተገነቡት የእግረኛ መንገዶች፤ የመዝናኛና የማረፊያ ስፍራዎች አካል ጉዳተኞች ከቦታ ወደ ቦታ በቀላሉ ለመንቀሳቀስና ለመዝናናት ምቹ ሁኔታ መፍጠራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_a8d4b822109c,am,14.34,13.378,0.962,14.34,-23.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0ee0944a851d,train,በተከታታይ የሚሰጠው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናም በጤና ተቋማትና ቢሮዎች፣ በሆስፒታሎችና ዩኒቨርሲቲዎች ያሉ   ሙያተኞች ያለባቸውን የሙያና የክህሎት ውስንነት ለመሙላት ያለመ ነው ብለዋል።,spk_a8d4b822109c,am,15.48,15.01,0.47,15.48,-25.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e7ebc726abff,train,12 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውና ከፒያሳ አፄ ቴዎድሮስ ሀውልት  እስከ አዘዞ አየር ማረፊያ የሚዘልቀው ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ስራ በፍጥነትና በጥራት  እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.8,13.36,0.441,13.8,-25.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_13d71238717e,train,የከተማው በነባር መንገዶች በስፋት ይስተዋል የነበረው ያልተደፈኑ የፍሳሽ ቦዮችና የግንባታ ቁሳቁሶች ለአደጋ ያጋልጣቸው የነበረው ችግር ሁሉ በኮሪደር ልማቱ መፈታቱን አንስተዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.84,12.699,0.517,13.84,-23.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_99a02aff6fef,train,በኢትዮጵያም ከተለያዩ ጎረቤት ሀገራት የመጡ በርካታ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች የሚገኙ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለስደተኞቹ ከለላ ለመስጠት የሚያስችሉ ስራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል።,spk_a8d4b822109c,am,11.76,11.251,0.509,11.76,-25.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0ea0eb6c67ca,train,በዚህም ከመስከረም 30/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ቀናት በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ10 ዓመት በታች የሆኑ ከሦስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ሕጻናት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.66,12.815,0.468,13.66,-23.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_229cecc714da,train,በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑት የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች መካከል አቶ ሰኢድ ሀሰን በአገልግሎቱ ደሳሳ መኖሪያ ቤታቸው በመታደሱ በዝናብና ጸሐይ ይደርስባቸው ከነበረው ችግር እንደታደጋቸው ተናግረዋል።,spk_a8d4b822109c,am,15.56,14.669,0.891,15.56,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_db66f080aa80,train,የክትባት ዘመቻው ቤት ለቤት፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሕፃናት መዋያዎችና ሌሎች አካባቢዎች እንደሚካሄድ ያነሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ለማሳካትም በየደረጃው ያሉ አመራሮች፣ ወላጆች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች የተቀናጀ ትብብር ማድረግ እንደሚጠበቅባቸውም ገልጸዋል።,spk_a8d4b822109c,am,17.34,16.357,0.512,17.34,-25.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_27210a5370ae,train,በዚህም የኅብረተሰብ ክፍሎችን፣ የሃይማኖት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን፣ በርካታ ተቋማትና ማህበራትን፣ ታዋቂ ሰዎችን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዲሁም መንግሥትን በተወካዮቻቸው አማካኝነት ማካተትና ማሳተፍ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.733,13.28,1.039,16.733,-23.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea796412fb76,train,በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ መልካ ቡታ ከተማ ከ86 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባ የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_13d13be4e037,am,13.733,10.654,1.342,13.733,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ce517d4b30dd,train,በዞኑ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 152 ሺህ ተማሪዎችን ለመመገብ የልየታ ተግባር መከናወኑንና ወደ ተግባርም እንደሚገባ  የገለጹት ደግሞ የሰሜን ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ነጋልኝ ተገኘ ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,15.334,12.26,1.059,15.334,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e37a512a47cd,train,አንድም ህጻን ሳይከተብ መቅረት የለበትም በሚል እሳቤ የዓለም የጤና ድርጅት በክትባት ዘመቻዎች ላይ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.174,8.521,0.384,11.174,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d19ee9df9556,train,በመድረኩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና በየደረጃው ያሉ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡,spk_13d13be4e037,am,6.534,4.465,1.704,6.534,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d72d0558c01d,train,የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎ የማሳደግና ሌሎች በትምህርት ዘርፉ የታዩ ውስንነቶችን የመፍታትና ጥንካሬዎችን የማስቀጠል  ስራም ይከናወናል ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.614,9.216,0.771,11.614,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_04f3191884de,train,የሚተከሉት ችግኞች የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ከማስቻላቸውም በላይ የምግብ ዋስትናን እና ሥርዐተ ምግብን ለማሻሻል ሚና ያላቸው ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,11.094,8.362,0.707,11.094,-35.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_39f79e68e73b,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክነት የህግ አገልግሎት መምሪያ ኃላፊ መምህር አባ ገብረሥላሴ ጌትነት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ ምክክር ለሀገር መንግስት ግንባታ ወሳኝ ጉዳይ ነው።,spk_13d13be4e037,am,14.334,12.978,0.387,14.334,-21.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_696fb610f14e,train,በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያናት ህብረት የአዲሰ አበባ የቦርድ ሰብሳቢ መጋቢ ሲሳይ መላኩ (ዶ/ር) ኮሚሽኑ እያከናወነ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን አንስተው፤ ቀሪ ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ ትብብራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡,spk_13d13be4e037,am,16.014,13.312,1.0,16.014,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd6ac14db3a1,train,ከተመራቂዎች መካከል እጩ መምህር ኢያሱ ታደሰ በበኩሉ በትምህርት ቆይታው በህጻነት ስነ ልቦና፣ በማስተማር ስነ ዘዴና በልጆች አያያዝ ላይ በቂ እውቀት መቅሰሙን ተናግሯል።,spk_13d13be4e037,am,13.094,10.316,1.33,13.094,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_43b278af9eb0,train,የዘመናት ውስብስብ ችግሮቻችን ወደ ግጭት፣ ሁከትና ብጥብጥ እያመሩን በመሆኑ በምክክር ለይተን መፍትሄ ለመስጠት የሴቶች ተሳትፎና ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.694,9.329,0.887,11.694,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1172eadee138,train,የዲላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንትና የኮሌጁ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ታምራት በየነ (ዶ/ር) በእዚህ ወቅት እንደገለጹት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_13d13be4e037,am,13.973,12.529,0.37,13.973,-22.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_958209d9ab9e,train,ዩኒቨርሲቲው ለ16ኛ ጊዜ ያስመረቃቸው 768 ተመራቂዎች በመደበኛ፣በማታና ክረምት መርሃ ግብር ያሰለጠናቸው ሲሆኑ፤   ከነዚህ ውስጥ 149 ሴቶች ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,13.973,10.313,1.071,13.973,-25.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e66409f2f37e,train,ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለሁሉም ዜጋ እኩል ተደራሽነትን የሚፈጥር ጠንካራ እና አካታች የጤና ስርዓት እንዲገነባ በአጋርነት እየሰራ እንደሚገኝ አመልክተዋል።,spk_13d13be4e037,am,13.774,11.722,0.395,13.774,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96e7b6601fbd,train,በተጨማሪም ከ34 ሺህ በላይ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታና እድሳት ሥራ መከናወኑን ያመለከቱት ኃላፊው፣ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.613,12.611,0.492,16.613,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c47b8df4a7a7,train,ለዚህም በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ የሚመዘገበው ውጤት በየዓመቱ እድገት እያሳየ መምጣቱን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.094,7.352,0.825,9.094,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_61279b93cae4,train,ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመጡት ተሳታፊ ወይዘሮ በርነሽ ታደሰ በበኩላቸው የተጀመረው ምክክር ዳር ደርሶ ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_13d13be4e037,am,15.733,12.736,1.276,15.733,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b31c68f67b01,train,ዲላ የትምህርት ኮሌጅ በታችኛው የትምህርት እርከን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሥራዎችን በጥናትና ምርምር ለመደገፍ እንደሚሰራ አስታወቀ።,spk_13d13be4e037,am,11.133,8.894,1.103,11.133,-27.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7d922fff7bd0,train,በክልሉ የክላስተር አደረጃጀትን በማጠናከር በገጠርና በከተሞች የህዝብን የንጹህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚነት እውን የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.854,9.476,1.146,11.854,-26.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6fec64bef21c,train,በክልሉ በተለይም ባለፉት ዓመታት የንጹህ የመጠጥ ውሃ መሰረተ ልማትን በመገንባት ተደራሽነቱን ማሳደግ መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.254,6.976,1.122,9.254,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b2e1b2ffa859,train,ፕሮጀክቱ በፀሃይ ኃይል የሚሰራ በመሆኑ በዘላቂነት ለአካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁመው ማህበረሰቡም አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።,spk_13d13be4e037,am,12.334,9.734,1.17,12.334,-25.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6376e64d3afc,train,ኮሚሽኑ ወደ ምክክር ሂደቱ ለመሸጋገር የሚያስችሉ ወሳኝ የሆኑ ቀሪ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል።,spk_13d13be4e037,am,8.774,6.844,0.435,8.774,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be9d87f76aeb,train,የዓለም ጤና ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት በቅርበት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,7.614,6.169,0.822,7.614,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6acb48c5ec6d,train,የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና ሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 184 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል።,spk_13d13be4e037,am,8.934,7.429,0.682,8.934,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_eae7c1d0f54c,train,በተለይ የህብረተሰቡን አብሮነት ለማጠናከርና ፈጣን ሀገራዊ እድገት ለማስመዝገብ ኪነጥበብ ያለው ሚና የላቀ በመሆኑ  በሙያዋ የምታደርገውን እገዛ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗንም ገልጻለች።,spk_13d13be4e037,am,13.893,10.645,0.499,13.893,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_679a8f1bf0d0,train,እንዲሁም በክልሉ በከተማም ሆነ በገጠር ወረዳዎች ባሉ ትምህርት ቤቶች የሚታዩ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ብክነት እንዳይኖርና የትምህርት ጥራትን ይበልጥ የማረጋገጥ ስራ ትኩረት የሚሰጠው ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,12.094,9.582,0.972,12.094,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_173d42eec83f,train,የኢትዮጵያ መንግስት የጤና መሰረተ ልማቶችን ደረጃ በማሻሻል እና በገጠርና አስቸኳይ ድጋፍ በሚያስፈልግባቸው ቦታዎች የጤና አገልግሎትን ባልተቋረጠ ሁኔታ መስጠቱ የሚደነቅ ተግባር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_13d13be4e037,am,14.893,11.623,0.675,14.893,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8b20d94820c,train,ለምገባ ፕሮግራሙ የክልሉ መንግስት በጀት መመደቡንና ሌሎች አካላትም ድጋፍ የሚያደርጉበት አቅጣጫ ወርዶ እየተተገበረ መሆኑን አንስተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.694,7.376,1.086,9.694,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29ce8d6c4bb4,train,የዛሬ ምሩቃን የነገ ሀገር ተረካቢ ህጻናትን በእውቀትና በመልካም ባህሪ የማነጽ ሃላፊነታቸውን በትጋት ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_13d13be4e037,am,10.893,7.885,1.037,10.893,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f81c8686aa90,train,ኮሚሽኑ እያካሄደ ባለው ምክክር ለችግሮች እልባት በመስጠት ኢትዮጵያ እንድታሸነፍ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.094,6.972,0.859,9.094,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed9badee667c,train,የደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ደስታ አስራቴ በበኩላቸው፤ በዞኑ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 200 ሺህ ተማሪዎችን  የምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.294,12.658,1.155,16.294,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fbc1c3b9d50b,train,የውይይት መድረኩ በትምህርት ቤቶችና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላምን ለማፅናት  ለሚደረገው ጥረት ግብዓት በመስጠት ረገድ ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወትም አመልክተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.733,7.895,1.09,9.733,-40.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ec40805cefac,train,የከተማ አስተዳደሩ ከሌጎ ፋውንዴሽን በክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሼቲቭ በኩል የተበረከተ ለቀዳማይ ልጅነት መርሃ ግብር የህጻናትን የማሰላሰል እና የፈጠራ አቅም የሚጨምሩና በጨዋታ መልክ ለማስተማር የሚያገልግሉ ቁሳቁሶችን ተረክቧል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,19.293,12.862,0.304,19.293,-38.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_002e57203b64,train,ዩኒቨርሲቲው ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያግዘውንና ከ2024 እስከ 2028 ለአምስት ዓመት የሚመራበትን ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባቱን ገልጸዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,12.293,9.079,0.918,12.293,-38.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c97250c62343,train,በዚህም ውጤቶች እየተገኙ መሆኑን በቀጣይም የተጠናከረ ጥረት እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.213,5.388,1.382,7.213,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f7ce4ae3ac5b,train,የድሬዳዋ ከተማን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚነት በተሻለ መልኩ ማሳደግ የሚያስችለውን የመልካ ጀብዱ የውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የከተማው የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_511e66e9aa8c,am,13.413,7.02,0.984,13.413,-43.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d5c4ae877d11,train,ህጻናትን በጨዋታ መልክ ማስተማር ለእዕምሮ እድገታቸው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑን የተናገሩት ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተበረከቱት ቁሳቁሶች ለዚህ ግብ ከፍተኛ ጠቀሜታ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,12.613,8.764,0.567,12.613,-38.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_356953f7237c,train,ለዚህም  እስከ ህዳር 30 ቀን 2018 የሚቆይ የነባርና አዲስ የጤና መድህን አባላት ምዝገባ መጀመሩን አስረድተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,10.653,7.046,1.301,10.653,-38.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_043d95127f22,train,ዓለም አቀፋዊነትና አጋርነት ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ ሃብት ማፈላለግ እና ምንጭ ማስፊያ ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ የተማሪዎች ቅበላ እንዲሁም የምርምርና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ጸድቀው ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,15.253,12.764,0.304,15.253,-38.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5bff707f931f,train,እጅግ በርካታ የበጎ ስራ ማሕበራት ውስጥ መስራችና አመራር ሆና ስታገለግል ኖራለች።,spk_511e66e9aa8c,am,5.973,2.481,0.945,5.973,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0fc3629fafd5,train,ይህን ተግዳሮት ለማቃለል በሀገር ውስጥ የቁጥጥር ዘርፍ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥ የቁጥጥር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን በመደረግ ላይ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,10.653,5.105,1.255,10.653,-41.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b0f3c46f99d0,train,በሰላም ግንባታ ረገድ የትምህርት ማህበረሰቡን ሚና ለማጎልበት ያለመ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_511e66e9aa8c,am,7.933,4.412,0.679,7.933,-40.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd91999df0d4,train,በሀገራዊ ማንነትና እሴቶች ብሔራዊ ጥቅሞችን ማስጠበቅና የጋራ ትርክትን ከማስረፅ አኳያ የድንበር ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግ ወጣቱ ከአካባቢያዊ አስተሳሰብ እንዲወጣና ኢትዮጵያን እንዲያውቅ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,15.893,13.656,0.487,15.893,-39.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1f5c728e6022,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት በቴክኖሎጂ መደገፍ ተደራሽነቱን ከማስፋት ባለፈ የሀብት እና የጊዜ ብክነትን እንደሚቀንስ ጠቁመዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,8.213,5.403,0.984,8.213,-41.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b6c4497d1b1,train,ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር በቅርበት የምትገኝና የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ባለቤት በመሆኗ ከአለም ማህበረሰብ በእጅጉ የተሳሰረ የጂኦስትራቴጂ እድልና ተግዳሮት ያላት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,13.453,10.115,1.699,13.453,-37.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a55e7d27c1b4,train,አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,8.213,4.972,1.722,8.213,-42.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b3153a9b5332,train,በኢትዮጵያ በትምህርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በኪነጥበብ እና ሌሎችም ዘርፎች ከተመዘገቡ ስኬቶች ጀርባ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አበርክቶ እንዳለበት ገልጸዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,8.933,6.344,0.851,8.933,-42.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2267a26c036d,train,የኢትዮጵያ ማንሰራራት በልማት ስራዎች ብቻ ሳይሆን ህዝቦች የበለጠ ማንነታቸውን፣ ትውፊታቸውንና ወጋቸውን እርስ በእርስ በማክበርና በማጎልበት ጭምር ይሳካል ብለዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,9.893,8.268,0.0,9.893,-38.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_080d45243925,train,ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ባለሀብቶች እና የመንግስት ሰራተኞች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተሳታፊዎች መሆናቸው ተመልክቷል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.733,7.92,0.823,9.733,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd990807aa80,train,በተጨማሪም ህዝቡ የሰላም ባለቤት ሆኖ በሰላም ግንባታው ሂደት ሚናውን እንዲወጣ የንቅናቄ ስራዎች ከመስራት ባለፈ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎች ጀምሮ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,16.373,11.201,0.424,16.373,-41.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_91fda25ce1d6,train,በዚህም መንግሥት መዋቅራዊ አደረጃጀት ከመዘርጋት ባለፈ የነበሩ አለመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በዘላቂነት ለመፍታት አካታች ሀገራዊ ምክክር እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,11.973,8.055,0.58,11.973,-40.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d1f6f18b97f5,train,በተጨማሪም የዳኝነት አገልግሎቱን ይበልጥ ግልጽና ተጠያቂ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.293,6.459,0.419,7.293,-35.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aed2eab1aaba,train,የቁጥጥርና የአቅርቦት ስርዓቱ በጤናው ዘርፍ ዕቅድ መሰረት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ስራዎች መሰራታቸውንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.373,6.668,0.0,9.373,-39.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4727dcf82727,train,ለገናናዋ ኢትዮጵያ ማንሠራራት በባህል፣ በፈጠራ እና በብሔራዊ ኩራትና ትርክት ግንባታ ላይ የጀመርነውን ሥራ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉም አስታውቀዋል።,spk_89004b682414,am,7.873,7.063,0.0,7.873,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_090a21ea6eb2,train,በተለይም  ጉዳይ እናስጨርሳለን በሚል ሰበብ  የሚንቀሳቀሱ ህገወጥ ደላሎች የሚያደርሱትን ማዋከብም ማስቀረቱን አስረድተዋል።,spk_89004b682414,am,6.553,6.104,0.0,6.553,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_837bba438437,train,የአጼ ፋሲል ቤተመንግሥት እድሳት እና ጥገና ስራ መንግስት ለባህላዊ ቅርሶች ጥበቃና ልማት የሰጠውን ልዩ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_89004b682414,am,9.393,8.807,0.0,9.393,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3190dcaeb98,train,አሁን ላይ ይህን ችግር ለመቅረፍ የተጀመረው ከወረቀት ንክኪ ነፃ አገልግሎት አሰጣጥ ጉዳያቸውን በአፋጣኝ እንዲጨርሱ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_89004b682414,am,6.954,6.247,0.0,6.954,-28.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4a098056a583,train,ከኦሮሚያ ክልል ልምድ በመውሰድ  የአማራ፣  የቤኒሻንጉል፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ የሲዳማ ክልሎች ለባህላዊ የፍትህ ስርዓት እውቅና መስጠታቸውን አስታውቀዋል።,spk_89004b682414,am,7.114,6.617,0.0,7.114,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2da85905c40,train,በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፈር ምርምርና የእጽዋት ሥነ ምግብ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሸለመ በየነ በበኩላቸው፣ በዩኒቨርሲቲው የሚካሄዱ የጥናትና ምርምር ሥራዎች ለሀገር እድገት ከፍተኛ ድርሻ እያበረከቱ መሆናቸውን አስታውሰዋል።,spk_89004b682414,am,11.194,10.706,0.0,11.194,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b69e6b2a6c77,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት የፍትህ ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_89004b682414,am,5.034,4.201,0.406,5.034,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c827997cfcf8,train,የመጪው ዘመን የኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ፈርጦች የሚፈልቁበት ይህ ማዕከል በትውልድና በሀገር ግንባታችን የኪነ ጥበብን ጉልበት ለመጠቀም መንግሥት የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,9.354,8.43,0.448,9.354,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fbfdb49d7a2,train,ዛሬ ያስመረቅነው ማዕከልም የጥበብ ፈጠራ ከባህል ጋር የሚገናኝበት፣ የአዳጊዎች ሕልም የሚጎለብትበት፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች በቴአትርና በሲኒማ ጎልተው የሚወጡበት የልህቀት ሥፍራ ሆኖ ያገለግላል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,10.233,9.399,0.0,10.233,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_416b7b858ee4,train,በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶች፣ የፍትሕ ቢሮ ሃላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_89004b682414,am,7.274,6.941,0.332,7.274,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48b1311ca190,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቷን ለማሻሻል ያከናወነቻቸው ተግባራት ለውጥ ማስገኘት ጀምረዋል።,spk_89004b682414,am,10.674,8.944,0.0,10.674,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d98bf7bd57c,train,ተግባሩንም እውን ለማድረግ በበጀት ዓመቱ  ሩብ ዓመት  በሶስት  ከተሞች የማዘጋጃ ቤቶች የኦንላይን አገልግሎት መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,6.913,6.204,0.0,6.913,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e20c4eeec227,train,የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር እየሰጠ ያለው ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጊዜና  ወጪያቸውን እንደቆጠበላቸው ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_89004b682414,am,9.434,7.952,0.426,9.434,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5410d78cd609,train,ሌላኛው ተገልጋይ አቶ ዳንኤል ዝናቡ በበኩላቸው የማዘጋጃ ቤቱ የኦንላይን አገልግሎት መጉላላትና ብልሹ አሰራርን  ያስቀረ  ነው ብለዋል።,spk_89004b682414,am,6.234,5.822,0.0,6.234,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_513378c055c0,train,ትርክት የሚገነባው በጥበብ በመሆኑ መንግስት ለባህል ልማት ዘርፍ የሰጠው ትኩረት በጥበቡ ዘርፍ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ስለመሆኑም አንስተዋል።,spk_89004b682414,am,6.434,6.434,0.0,6.434,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c1bfec6456c5,train,ባለፉት ሁለት ዓመታት በተካሔደው በክህሎት ኢትዮጵያ ፕሮግራም የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ስራዎች ከወጣቶች ጋር በተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ውጤቶች እየተገኙ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_432acaac1969,train,ከዚህ በመነሳት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ተደራሽነትን ማስፋት፣ ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር እንዲሁም በዜጎችና ተቋማት መካከል መተማመንን መፍጠር የስትራቴጂው ቁልፍ መሰረታዊ ትልሞች መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,14.434,12.683,0.0,14.434,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3eb977257c51,train,በክልሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ሰርካለም ወልደሰንበት ለበዓሉ የፍጆታ ምርቶች በበቂ ሁኔታ ወደ ገበያ መቅረባቸውን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.954,9.177,0.477,10.954,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0834271b36a7,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ደሴ ከተማ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ዘመን ተሻጋሪ ገድል የጻፈች፣ የሰለጠነ ማህበረሰብ የገነባች፣ የዘመናዊ መገለጫ ከተማ መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,14.793,13.121,0.757,14.793,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d4b139c853c,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ውስንነቶችን በመፍታት ረገድ በቅንጅት መስራት ይጠበቃል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,8.91,0.0,9.274,-32.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_46c62bd86fc8,train,በ2025 የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ አመርቂ ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.434,5.434,0.0,5.434,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d225282e99d,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ እንደተናገሩት በተጠናቀቀው በጀት አመት ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.514,8.855,0.0,9.514,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d517d9ccdb62,train,በዚህም ከባድና ቀላል የኃይል መቆራረጥ መንስኤ የሆኑ የግኝት ነጥቦች መለየታቸውን ነው ያነሱት፡፡,spk_67af4d3e9138,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_81363b653355,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከ374 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_67af4d3e9138,am,9.834,9.834,0.0,9.834,-15.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_94c9fe2d25ed,train,ለተማሪዎች ትምህርታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ የመማር ማስተማር ሥራው እንዲቀላጠፍ እየተጫወተ ያለው ሚናም ከፍተኛ መሆኑንም ነው የገለጹት,spk_67af4d3e9138,am,8.073,7.624,0.449,8.073,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28c5042ef5ee,train,የሰነድና ማህደር አስተዳደር ስርዓቱ በሚኒስቴሩ ከመዝገብ አያያዝ እስከ ሚሲዮኖች የመረጃ ልውውጥ ድረስ የነበረውን የወረቀት አሰራር በማስቀረት ፈጣንና ቀልጣፋ የአገልግሎት ስርዓት መፍጠር ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,14.553,12.454,0.0,14.553,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d7ce15637703,train,ኢትዮጵያ ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር የተጣጣሙ ሀገር በቀል መፍትሔዎችን በፈጠራ በመደገፍ እያከናወነች ያለው ተግባር የጤናውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሻገር ቁልፍ ሚና እንዳለውም አመልክተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.873,11.533,0.0,11.873,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f17efda25b2,train,ፋውንዴሽኑ በቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ሳይሆን የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሩ ዘላቂ መሆን በሚችልበት ጉዳይ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-16.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_64960653b29f,train,የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያ ፈጠራን ማበረታታት ፍጥነትን ማሳደግ የሚያስፈልግበት ወቅት ላይ ነን ሲሉም ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.793,8.391,0.0,8.793,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9b3de66a7717,train,አዳብና ከጊዜ ወደጊዜ እየተረሳ መምጣቱን ጠቁመው፥ መንግስት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሳይበረዝ ወደቀድሞ ለመመለስ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,7.961,0.304,9.274,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47e4b29cfa46,train,ነገር ግን የጀመርነውን ዳር የማድረሱ ፅናት ከሌለን፣ የምንናፍቀው ለውጥ በሰማይ እንደምትገኝ፣ ወተቷ ግን እንደማይታይ ላም ከመሆን አያልፍም ።,spk_67af4d3e9138,am,11.993,9.248,0.0,11.993,-28.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1de3ce05a971,train,በተለይ የፍትህ አስተዳደር ስርዓቱን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ለማድረግ የፍትሕና የፖሊስ ተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.914,10.108,0.0,10.914,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2f398328e7a,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በተለያዩ የልማት መስኮች ያላቸው አጋርነትና ትብብር እያደገ መምጣቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ።,spk_67af4d3e9138,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-20.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd7eb5381d4d,train,በተለይም በመድሃኒትና የተለያዩ የጤና ግብዓቶችን በማምረት ረገድ ከነበረበት ዝቅተኛ አፈፃፀም አሁን ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱን አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.194,8.194,0.0,8.194,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90af91495362,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው ክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ2 ሚሊዮን በላይ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እንደሚከናወኑ ተገለፀ።,spk_67af4d3e9138,am,10.313,9.831,0.0,10.313,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6586b53760ef,train,ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አእምሮአዊ መነቃቃት ሁኔታ ውስጥ መቆየት እንደ ትውስታን እና ሌሎች አስፈላጊ የአእምሮ ተግባራትን የሚያጠፋ በሽታ ያሉ በሽታዎች እድገትን ከመቀነስ አልፎ መከላከል ይቻላል ።,spk_67af4d3e9138,am,13.473,11.008,0.0,13.473,-34.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5d82ed2c751,train,የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በልማት ዕቅዶች ውስጥ የሴቶችን ጉዳይ በማካተት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa0e6e4597a1,train,ቀደም ሲልም ማህበሩ የእናቶችና ህፃናት ሞትን ለመቀነስ በክልሉ በዋግህምራ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ እንዲሁም ሰሜን ሸዋ ዞኖች ለሚገኙ አምስት ጤና ተቋማት ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,13.713,12.025,0.0,13.713,-31.4,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_43e9e8e5188d,train,የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ውሳኔ ሰጪነት ሚና የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-21.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a24ab0d2aecc,train,የዲጂታል ዘርፍ ለሌሎች ዘርፎች አስቻይ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራበትም አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41be3e67d42b,train,በዚህም ባለፈው የበጀት ዓመት ሰባ የምርምር ስራዎች ማከናወናቸውን አወስተው፤ በሀገራችን ልማትና እድገት በጎ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ  የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች አስቀምጠናል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.434,10.305,0.0,11.434,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c9c5234e9d13,train,የስማርት ሲቲ ግንባታና መመዘኛ ሠነድ ተዘጋጅቶ ለክልሎችና ከተማ አሥተዳደሮች መሰራጨቱን ጠቅሰዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.713,6.357,0.356,6.713,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_89219160e819,train,የተማሪዎች ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች መጨመሩን ጠቅሰው፤ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ተመራጭ እየሆኑ መምጣታቸውን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.153,7.096,0.508,8.153,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_005ce5902c75,train,አገልግሎቱ የተጀመረው በዘጠኝ ተቋማት በ28 አገልግሎት መሆኑን ገልጸው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ ወደ 35 ማደጉን አረጋግጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.074,4.36,0.0,5.074,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_18aab7db4d84,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሔ አርአያሥላሴ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ 15 ሚሊየን ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-26.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8257d61fddcb,train,በዓላቱን በተለይም በአዲስ አበባ ትውፊታቸውን በጠበቀ መልኩ ለማክበር የሚያስችሉ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እየገለጹ ይገኛሉ፡፡,spk_67af4d3e9138,am,10.754,9.744,0.0,10.754,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c6127c36426a,train,"""የጉባ ብሥራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች"" በሚል መሪ ሀሳብ በሚዛን አማን ከተማ ዛሬ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።",spk_67af4d3e9138,am,8.993,7.83,0.598,8.993,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1de4778fc460,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን  መዝገቦች ወደ ሶፍት ኮፒ መቀየራቸውን ጠቅሰዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.473,6.04,0.434,6.473,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d7268249bd1,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት አባገዳ አስፋው ከበደ በበኩላቸው፤ ሆስፒታሉ በአዳዲስ የህክምና ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ህብረተሰቡን ለማገልገል መዘጋጀቱ የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.754,10.558,0.0,11.754,-28.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8294acb07a14,train,የምርመራና የልየታ ስራው በመላ ሀገሪቱ እንደሚካሄድና በሽታው ከተገኘም በየደረጃው ሕክምናውን መስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,7.593,6.799,0.0,7.593,-37.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bd0355c9ff4f,train,በአማራ ክልል የወባ በሽታ መስፋፋት እንዳይኖር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,7.234,6.086,0.0,7.234,-29.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9fbc161a4c42,train,የዚንባብዌ የማእድን ዘርፍ በሶስት አሃዝ የዋጋ ግሽበት እና የውጭ ምንዛሬ እጥረት እየተዳከመ ያለውን የአገሪቷን ኢኮኖሚያዊ  እድገት እንዲያገግም ለማድረግ ትልቅ እምነት ተጥሎበታል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,10.233,9.739,0.0,10.233,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c40a7f586760,train,ተፈጥሮን ልብ ብለን ካየናት ትልቅ አስተማሪ ናት ችግር እንደዝናብ ሲሆን ንስሩን መሆን ያስፈልጋል ችግራችንን ወደታች መታዘብ ባያሌው ከፍ ብሎ ከችግር በላይ መብረር ።,spk_6228dcc2428a,am,11.633,9.583,0.0,11.633,-27.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d10e9f2f17ba,train,ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር።,spk_6228dcc2428a,am,2.514,2.514,0.0,2.514,-37.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d3539ec55186,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የዞኑ የኃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ።,spk_6228dcc2428a,am,10.034,8.23,0.536,10.034,-36.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0a9ca14f0422,train,የብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦችን ቀን መከበሩ ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ።,spk_6228dcc2428a,am,7.553,6.671,0.403,7.553,-27.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_337a7c26e2ef,train,:- በሲዳማ ክልል በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት በሚያስችል መልኩ ትምህርት ቤቶችን ምቹ የማድረግና በቁሳቁስ የማሟላት ስራ መሰራቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,11.034,9.608,0.0,11.034,-28.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_519e195a54cb,train,ኤጀንሲው በተለይም የትራፊክ አደጋ የሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎችን መስራቱንም አብራርተዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,7.314,6.974,0.0,7.314,-33.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1877adf3ccd5,train,ታታሪነትን ማወደስ በስራቸው ምስጉን ሰራተኞችን ለመፍጠር ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተው፤ ከዚህ አኳያ መድረኩ የብዙአየሁ ጠንካራ የስራ ክህሎት በሌሎች ሰራተኞች መነሳሳትን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.473,11.389,0.0,12.473,-36.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_673ef6812139,train,በብልፅግና ፓርቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወጣቶች ክንፍ የተውጣጡ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.473,10.045,0.0,10.473,-34.0,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_a66d763bff40,train,)፡በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ በቅንጅት የሚሰራው ሥራ እንደሚጠናከር የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,12.354,10.177,0.0,12.354,-33.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_767407b20327,train,የብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ከማገልገል ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር  ማገዙን  የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡,spk_6228dcc2428a,am,9.393,7.544,0.356,9.393,-38.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fbb723dc9584,train,በወቅቱ ለታመመ ጓደኛው ደም በመለገስ አገልግሎቱን መጀመሩን ገልጾ፣ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የደም ልገሳ ተግባሩን  በማጠናከር የሰው ህይወትን የመታደግ ሥራ እያከናወነ መሆኑን ተናግሯል።,spk_6228dcc2428a,am,10.274,9.796,0.0,10.274,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdd4ec5218ea,train,ለአብነትም በ2016 ዓ.ም በህንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ላይ በመሳተፍ የባህል አምባሳደርነቱን ማሳየት እንደቻለ አስታውሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.514,8.252,0.302,9.514,-32.5,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_35753468b8f9,train,በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሻለ ውጤት እና ሥነ ምግባር እንዲኖራቸው ለማድረግ አሰራር ተቀምጦ ወደ ተግባር መገባቱን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.793,8.485,0.302,9.793,-34.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_84145b26802c,train,አዲስ አበባ ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ይበልጥ ተነሳሽነትን የሚፈጥር መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡,spk_6228dcc2428a,am,8.434,8.059,0.0,8.434,-35.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2af72e273b78,train,በተጨማሪም በዓሉን ታሳቢ ያደረጉና ዘላቂ የሆኑ መሰረተ ልማቶች የሚዘረጉበት፣ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጠርበትና በአጠቃላይ በአካባቢው ያለው ኢኮኖሚ የሚነቃቃበት እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,11.793,11.189,0.0,11.793,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_105b915f45c3,train,በአሁኑ ወቅት በዓለም የአዕምሮ ጤና ህመም ተጠቂዎች ቁጥር አንድ ቢሊየን የተሻገረ ሲሆን፣ በየዓመቱ ሶስት ሚሊየን ሰዎች ከህመሙ ጋር ተያይዞ ለሞት ይጋለጣሉ ።,spk_6228dcc2428a,am,10.434,9.197,0.0,10.434,-33.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a91f0ac261ed,train,እንደሚችል ያላቸውን ስጋት ገልጸው እንደነበር ዘገባው አስታውሷል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,4.793,3.615,1.178,4.793,-25.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_772b60cc1be6,train,ከነዚህ  ውስጥም 3 ሺህ 400 የሚሆኑት የለውጡን መምጣት ተከትሎ ባለፉት ስድስት ዓመታት በአዲስ መልክ ተመዝግበው ወደ ስራ የገቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.633,8.615,0.0,9.633,-33.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0b74210d2e3f,train,ምናልባት ሁልጊዜ ማታ ማታ አብራችሁ ራት የምትመገቡበት ቦታን ማዘውተር አጋርዎ ዘወትር በስፍራው የሚያየው ነገር ከጊዜ ብዛት መሰልቸትን ሊፈጥር ይችላልና መሰል ልማዶችን መቀየሩን አይዘንጉ ።,spk_6228dcc2428a,am,12.793,11.264,0.0,12.793,-32.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8d04e7021ff2,train,በሆስፒታሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት እና የኩላሊት ሰብስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ካሳሁን በንቲ፣ በድጋፍ የተገኘው የህክምና ማሽን የሆስፒታሉ ታካሚዎች ፈጣን የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እድልን የፈጠረ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.713,10.502,0.0,11.713,-28.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_41b69ab8f501,train,እርሳቸውም በአካባቢያቸው ለሚገኙ ወጣቶች በሃገር ሽማግሌዎች ሚና፣ በሽምግልና ስርዓት ምንነትና በሚያስገኘው ጠቀሜታ ላይ ግንዛቤ እየፈጠሩ መሆኑን አንስተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.873,8.391,0.0,9.873,-31.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_58b7f754a42a,train,በድሬዳዋ ገጠርና ከተማ በሁሉም መስክ አበረታች የልማት ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆናቸውን በአካል ተዘዋውረን ተመልክተናል ያሉት ደግሞ የጉባኤው ምክትል ሰብሳቢ ሊቀብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው ናቸው።,spk_6228dcc2428a,am,14.834,12.289,0.0,14.834,-35.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_90854aa05222,train,በተመሳሳይ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ወሮ ለምለም እንዳሉት በድሬዳዋ ከተማ ከሚስተዋሉት ለህመሙ አጋላጭ ሁኔታዎች አንፃር የህመሙ ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ይገኛል ።,spk_6228dcc2428a,am,11.034,9.634,0.0,11.034,-30.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3bc0208ab13c,train,ለምሳሌ በአቅራቢያችን ያለ ሰው በተለያየ ምክንያተት ፀባዩ ቀስ በቀስ እየተለወጠብን ሲሄድ፣ ለኛ ያለው ዋጋ ሲቀንስ ሲጨምር የምናስተውልበት መንገድ ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,8.993,7.636,0.0,8.993,-30.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_64b090487813,train,የምሁራንን ተግባራዊ ሚና በሦስት ዋና ዋና ክፍሎች እንደሚመደቡ ጠቁመው የዕውቀት ዘር መዝራት፣ የለውጥ አቅጣጫ መቀየስ እና የወል እሴትን መበየን መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,11.754,9.937,0.0,11.754,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_acfbbea1cf23,train,በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የህግ አገልግሎት መምሪያ ሥራ አስፈፃሚ አበረ አዳሙ የወንጪ አስደማሚ ተፈጥሮ ዘመናዊነት ታክሎበት ከተሰራ በኋላ ድንቅ አካባቢ ሆኖ መቀጠሉን ጠቅሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.713,10.358,0.342,12.713,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e514f57d1dfa,train,"ጤና ቢሮው በባሕርዳር ከተማ የ""ፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሸቲቭን"" ተግባራዊ ያደረጉ የጤና ተቋማትን በዘርፉ አመራሮች ዛሬ አስጎብኝቷል።",spk_6228dcc2428a,am,8.233,7.085,0.0,8.233,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_855f98a01d60,train,ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው ህብረተሰቡን በጉልበታቸው ከማገልገል ባለፈ ብሔራዊ አንድነት፣ አብሮነትና ሰላምን መስበክና ማስተማር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,9.514,9.063,0.0,9.514,-35.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7954aed95345,train,ሁሉም ወፎች ዝናብ ሲመጣ መጠለያ ይፈልጋሉ ከአንድ ወፍ ዝርያ ውጪ ንስር ከደመና በላይ በመብረር ዝናቡን ቁልቁል ይመለከተዋል ።,spk_6228dcc2428a,am,8.713,7.692,0.0,8.713,-30.0,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_d928dcca33a5,train,ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለረጅም ጊዜያት በቋሚነት በመሰለፍ ከ90 በላይ ጎሎችን አስቆጥሯል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.034,5.672,0.361,6.034,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_512e5b7cb266,train,ተማሪዎችን ለላቀ ውጤት ከማብቃት ባሻገር ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ በቴክኖሎጂና በማካካሻ ትምህርት የታገዘ እውቀትና ክህሎታቸውን የሚያሳድጉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን  አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.194,12.194,0.0,12.194,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d4e1b538a49,train,ይህ ሂደት ታዳጊዎቹ በዓለም አቀፍ ስልጠናዎችና ውድድሮች የመሳተፍ እድል እንዲያገኙ በማድረግ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ባለ ልዩ ተሰጥኦዎችን ማፍራት አስችሏል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e54308d1a75,train,በዚህም እንደ አገር ብሎም እንደ ከተማ የህዝብና የመንግስትን ሀብት በተገቢው የልማት ስራዎች ላይ መዋሉ አስደናቂ የልማት ውጤቶች ማሳየት መቻሉን አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.313,10.18,0.0,11.313,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a5f43e305ea,train,በአፋር ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የተሟላ ዝግጅት ተደርጎ የድምፅ መስጫው እለት እየተጠበቀ መሆኑን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,13.153,10.903,0.0,13.153,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06dbc882a812,train,በመርሃ ግብሩ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ እምነት ተከታይ ወጣቶችና የጽዳት ሰራተኞች ተገኝተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,17.474,14.926,0.0,17.474,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a4b98dae0cd,train,ከተማ አስተዳደሩ የሰጠን እውቅና ሃላፊነት እንዲሰማንና ለበለጠ ስራ እንድንተጋ ያደርገናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ተሸላሚ ተማሪ እየሩሳሌም ያየሰው ናት፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,11.473,9.942,0.325,11.473,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_159f2f609d43,train,መንግስት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የወሰዳቸው እርምጃዎችና የተከተላቸው ስትራቴጂዎች ውጤት አምጥተዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ  አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ff511f349c8,train,2ኛ. አደገኛ ዕጢ (Malignant Tumor ይህኛው የዕጢ ዓይነት በፍጥነት ያድጋል፤ በአንጎል አቅራቢያ ወዳሉ ቦታዎችም ይስፋፋል ይላሉ።,spk_43eaf25cefa4,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bde1b44b4221,train,መሰረተ ልማቶችን በፍጥነትና በጥራት ገንብቶ ለአገልግሎት የማብቃት ስራ እየተከናወነ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28271da82d66,train,የቢሮው ሰራተኞች በባህርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በዝግባ የህጻናትና አረጋውያን መርጃ የበጎ አድራጎት ድርጅት በመገኘት የችግኝ ተከላና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.594,11.202,0.461,14.594,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_901603eabd7d,train,በተገነቡልን  ተቋማት  የንጹህ መጠጥ ውሀ  ችግራችን ተፈቷል ሲሉ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን  በበደኖ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_43eaf25cefa4,am,9.393,8.52,0.465,9.393,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1887f1cf6a2,train,በክልሉ የፍትሕ ተደራሽነትን በማሳደግ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና ሰብዓዊ መብትን ለማስከበር እስከ ታች ድረስ የተጀመረው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c40a72bd3e02,train,ክትባቱ እየተሰጠ ያለው ነገሌ ቦረና ከተማን ጨምሮ በዞኑ ዘጠኝ ቆላማ እና ዝናብ አጠር ወረዳዎች እንደሆነ ገልጸዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28810d01ed08,train,ከአፍ፣ ከአፍንጫ ወይም ከቆዳ ሥር ደም መፍሰስ፤,spk_43eaf25cefa4,am,3.313,3.313,0.0,3.313,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18cc95fb358d,train,እስከ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዘልቀው የክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 15 ዋና ዋና ፕሮግራሞች መዘጋጀታቸው ታውቋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afd297356c42,train,አቶ ጥላሁን በማብራሪያቸው ክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ ዕምቅ አቅም እንዳለው አንስተው ይህን በማልማት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff49e7403d9d,train,በሚቀጥሉት ሶስት ወራት በተለያዩ ከተሞች ያሉ የወጣት ማዕከላት ላይ የመስክ ምልከታ በማድረግ ችግሮቻቸውን የመለየትና ዘላቂ እልባት የማበጀት ዓላማ ያለው ንቅናቄ እንደሚደረግም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.393,11.454,0.0,12.393,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd991b32404b,train,በተለይ በጸጥታ ችግር ምክንያት የተዘጉ ትምህርት ቤቶች እንዲከፈቱና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤታቸው እንዲመለሱ የማህበራዊ ክላስተር ተቋማት በዕቅዳቸው አካተው እንዲሰሩ ማስቻሉን አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.233,11.233,0.0,11.233,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bfbb4f0dfb5,train,አጀንዳ ከመስጠት ባለፈ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን መምረጣቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_43eaf25cefa4,am,9.274,8.973,0.0,9.274,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcffe6581481,train,በትምህርት ዘመኑም ከቅድመ አንደኛ ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ 965 ሺህ 286 ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ደስታ (ዶ/ር) ተናግዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,12.674,10.625,0.0,12.674,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde6b1890bec,train,የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም በክልሉ የሚገኙ እነዚሁ የህብረተሰብ ክፍሎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ላይ ግንዛቤ የሚያገኙበትና ምክረ ሀሳብ የሚሰጡበት ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.633,10.48,0.0,11.633,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b88a6a41b632,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረውና የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅም ገልጸዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,12.354,11.664,0.0,12.354,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_544d4c7d0206,train,ክልሎችና ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,6.394,6.394,0.0,6.394,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a2d2689e060,train,የአገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ገለፀ።,spk_43eaf25cefa4,am,10.194,8.941,0.0,10.194,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e55c7d23e12,train,ከዚህ ቀደም መደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ ጫና ከመብዛት በዘለለ ባለጉዳዮች ለተለያየ ወጪ እና እንግልት ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.793,9.346,0.448,9.793,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c3f7e04e7ba,train,ጥበብ የሀገርን ገፅታ ለመገንባት ትልቅ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፣ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚከናወኑ የኮሪደር ልማቶች ለኪነ-ጥበብ ሥራዎች የበለጠ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥሩም አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.313,11.002,0.0,11.313,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af5d2b87ced4,train,በፈረንሳይ ሊግ አንድ 21ኛ ሳምንት ፒኤስጂ ከማርሴይ ይጫወታሉ።,spk_43eaf25cefa4,am,6.394,5.871,0.523,6.394,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03d1d3d33e27,train,አየር መንገዱ በአቪዬሽን ዘርፍ እያከናወነ ካለው የላቀ ተግባር በተጨማሪ ሴቶችን በዘርፉ ለማብቃት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ይህም የእኩልነት መርህን በተግባር ለዓለም ያሳየ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.633,11.569,0.0,13.633,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e66078cdab21,train,የነባር ሆስፒታሎችን አቅም ከእጥፍ በላይ የሚያሳድጉ የግንባታ ስራዎችን በማከናወን ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መደረጉን ነው የተናገሩት።,spk_43eaf25cefa4,am,9.514,8.662,0.398,9.514,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f34b37cf32f,train,የቤት ግንባታና እድሳትን ጨምሮ 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት ለመገንባት መታቀዱን መግለጻቸው  ይታወሳል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.434,8.434,0.0,8.434,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5388e4bd0908,train,በዕለቱ መርሃ ግብር የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኀላፊዎች፣ የአሚበራ ወረዳ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.513,6.049,0.382,7.513,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7ba326179b,train,በተጨማሪም የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ዕርቅና ሠላምን በማስፈን ሂደት ውስጥ የሚጫወቱትን ሚና የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.954,9.481,0.0,9.954,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2713f501494c,train,የይሁኔ ወልዱ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2016 የትምህርት ዘመን 68 ተማሪዎች በማስፈተን የተሻለ ውጤት አስመዝግበው ማለፋቸውን ከትምህርት ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.633,11.633,0.0,11.633,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e69ff7929c47,train,የሴኩሪቲ ሴክተር ማኔጀመንት ትምህርት መስክ ተመራቂ ኢንስፔክተር አሸናፊ ዓለማየሁ በበኩላቸው፥ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራን በአግባቡ መወጣት የሚያስችላቸውን ዕውቀት መቅሰማቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,13.034,11.334,0.41,13.034,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e8f4d151cfa,train,አባገዳ ሁሴን ቂጤሳ እንዳሉትም ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከብረው የፍቅር፣ የአንድነት እና የአብሮነት በዓል መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,7.954,7.627,0.326,7.954,-19.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1394924a9b6,train,በመሆኑም ይህንን ታሪካዊ ዕድል በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ አንስተው በምክክሩ የሚታሰበው ስኬት እንዲመጣ ሁላችንም የድርሻችንን አስተዋጽኦ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_449bc59eb340,train,መጪው አዲስ ዓመት ኢትዮጵያ ህልሞቿን ወደ ተጨባጭ ምዕራፍ የምታሸጋግርበት መሆኑን የገለጹት አማካሪ ሚኒስትሩ፣ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ዓባይን ጨምሮ በሀገራዊ ጉዳዮች ከወቀሳ ወደ ሙገሳ መሸጋገራቸው ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,15.873,14.75,0.0,15.873,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_285d582be54e,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን  በመጪው የትምሕርት ዘመን በየደረጃው የትምሕርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እንደሚጠናከሩ የዞኑ ትምሕርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75209afc3576,train,ረዳት ተጠሪው አክለውም የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ለዚህ ተግባራቸው ምስጋና ይገባቸዋል ነው ያሉት፡፡,spk_f59b5c155a80,am,6.774,6.242,0.0,6.774,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_136499486271,train,በአዲሱ በጀት ዓመት  ከዚህ  ቀደም ያቋረጡትንና ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን በመመዝገብ ያለፉትን ዓመታት ሊያካክስ የሚችል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4fdeddb5f0a,train,በእስካሁኑ ሂደት በከተማና በገጠር  ሆስፒታሎችና ሌሎች  ጤና ተቋማት ከ41 ሺ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ነፃ  የህክምና አገልግሎት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.814,7.43,0.383,7.814,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b649245018a,train,በፕሮግራሙ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም የጉራጌ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.534,6.027,0.0,6.534,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7771ef43a646,train,በዚህም የተሻለ አፈጻጸም ያስመዘገቡ መኖራቸውን ነው ስዩም መንገሻ ጨምረው የገለጹት።,spk_f59b5c155a80,am,4.494,4.07,0.424,4.494,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8c360e0d17f,train,በዚህም በትምህርት ቤቶች ምቹ የመማሪያ አካባቢን በመፍጠር የተማሪዎችን የትምህርት ፍላጎት፣ ውጤትና ስነ ምግባር በማሻሻል ረገድ ተጨባጭ ውጤት መታየት ጀምሯል ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.733,10.975,0.301,11.733,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58bfcdbe10b9,train,አሁን ላይ ይህን ችግራቸውን የበጎ ፈቃደኞች ተመልክተው ቤታቸው በአዲስ መገንባት በመጀመሩ መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.454,6.492,0.0,7.454,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df73465789e9,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፉት “መደመር” ፣ “የመደመር መንገድ”፣ “የመደመር ትውልድ” እና “የመደመር መንግሥት” መጻሕፍት ሰው ተኮር በሆነ የብዝሃ ኢኮኖሚ ጉዞ ኢትዮጵያን በአጠረ ጊዜ ውስጥ ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር ማገዛቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.493,9.949,0.0,12.493,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d35c5c8b8e2e,train,ይህም ኢትዮጵያን ለስደተኞች ከፍተኛ ትኩረት ከሚያደርጉ እና ክብር ከሚሰጡ የዓለም ሀገራት መካከል አንዷ እንደሚያደርጋት አንስተዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5500ac48f23,train,የማዕድ ማጋራት መርኃ ግብሩ የከተማ አስተዳደሩን ሰው ተኮርነት የሚያሳይ መሆኑን በመጥቀስ፥ አቅመ ደካማ ወገኖች መደገፍና መጠየቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47501e572ea2,train,በግመል ላይ ያተኮሩ መሰል ፕሮጀክቶች ብዙም ያልተለመዱ መሆናቸውን ያነሱት አቶ አደም፤ የአሁኑ ፕሮጀክት ግን በዓይነቱ ልዩ የሆነና የአርብቶ አደሩ የኑሮ መሠረት በሆነው በግመሎች ጤንነትና  ምርታማነት ላይ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.733,12.668,0.0,13.733,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a209cd604b,train,እነዚህ  ሀገር በቀል እውቀቶችን  በመሰነድ ለትምህርት ስርዓት፣ ለፖለሲ አቅጣጫ፣ ለልማትና ሌሎች ስራዎች እንዲውሉ በጋራ እንሰራለን ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.373,7.946,0.378,9.373,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0927f633be0d,train,ይህም ይሰጥ የነበረውን የጭነት አገልግሎት በእጥፍ በማሳደግ ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን በላይ በማድረስ በሀገሪቱ ገቢ በማስገባት የሚታወቁት ቱሪዝም፣ ሀጅ እና ኡምራ ዘርፎች ዕቅዳቸውን እውን እንዲያደርጉ የሚያግዝ መሆኑን ንጉስ ሳልማን መናገራቸውን ዘገባው አስታውሷል።,spk_f59b5c155a80,am,18.854,16.083,0.329,18.854,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96c89384fbaa,train,በተበታተነ መንገድ ሲደረግ የነበረው የዘካ እና የአውቃፍ የአሰራር ስርዓት ዘመናዊ እንዲሆን ያደርጋልም ነው ያሉት።,spk_f59b5c155a80,am,6.534,4.919,0.557,6.534,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fe2d16d4d60,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ፤ የወላይታ የዘመን መለወጫ(ጊፋታ) የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59e2922fa183,train,የዘላቂ ልማት ግቦች አጀንዳ ለማሳካትም የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ ጠቁመው፣ በሁሉም ዘርፎች ሴቶችን ማበረታታትና መብታቸውን ማስከበር ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ መሆኑን አክለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.133,12.107,0.57,14.133,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddb7b242d8d4,train,ኢትዮጵያ በሳይበር ደህንነት ያገኘቻቸውን ውጤቶች በዱባይ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ አቅርባለች።,spk_f59b5c155a80,am,6.694,6.122,0.0,6.694,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c91a27fbe97c,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ሚኒስትሯ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f59b5c155a80,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41e28db9b18c,train,ቢሮውም ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲና ከፌዴራል ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በዓሉ በዩኔስኮ ቅርስነት እንዲመዘገብ መስራቱን ጠቁመው የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣንም እያደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.694,10.642,0.365,12.694,-34.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fca713caec51,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤  በኢኮኖሚ  ራስን ለመቻል የሚደረገው  ጥረት  እንዲሳካ ጠንካራ  የስራ ባህልን ማጎልበት ይገባል።,spk_f59b5c155a80,am,7.494,6.795,0.304,7.494,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbde72734bd3,train,በቀን እስከ 400 ሰዎች ሕክምናውን እንደሚያገኙ ጠቁመው፤ ለዚህም 9 የዘርፉ ስፔሻሊስት ዶክተሮችን ጨምሮ ከ100 በላይ የዓይን ሐኪሞችና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች እየተሳተፉ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.373,9.561,0.0,10.373,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c5bade1c176,train,በ2017 በጀት ዓመት ከ378 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ትምህርት ቤቶችን በግብዓት ከማሟላት በተጨማሪ አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.293,13.429,0.0,14.293,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c52d6f76bd35,train,በሽታው ይበልጥ ህፃናትን እያጠቃ በመሆኑ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች  የሆኑ ህፃናት ክትባቱን ይወስዳሉ ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_adb597c3ce21,train,እንደ ወይዘሮ ሙና ገለፃ በድሬዳዋ ባህል እየሆነ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ደም ለጋሾች እንዲበራከቱና በደም እጥረት የሚፈጠር የጤና ችግር እንዲቃለል እያገዘ ይገኛል።,spk_f59b5c155a80,am,12.694,10.557,0.558,12.694,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_873d79e0450f,train,የጤና ባለሙያዎች በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ለመርዳት ሲሯሯጡ በአንዳንድ ሆስፒታሎች ከአቅማቸው በላይ እንደሆነባቸው የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.094,7.665,0.301,9.094,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5505ca43fb21,train,የኮደርስ ስልጠናው የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማዳበር እንደሀገር የተጀመረውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_449c835d4ac7,train,ስትራቴጂው ራሱን የቻለ አሰራር እና አደረጃጀት የሚፈጥር፣ የቁጥጥርና አቅርቦት አቅምን የሚያጠናክር እንዲሁም ባለድርሻ አካላትን የሚያቀናጅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.414,8.522,0.565,10.414,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e156ebc9eb2,train,የወባ በሽታን ለመከላከል ህብረተሰቡ የአልጋ አጎበርን በአግባቡ ከመጠቀም ባሻገር በየአካባቢው በውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን ማጥፈፍና ማጽዳት እንደሚገባም መክረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2ec3fdf970e,train,የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተወካይ አቶ ዘገየ ዘውዴ በበኩላቸው፤ በዞኑ 10 ወረዳዎች ውስጥ በ2017 የበጀት ዓመት ከ763 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.454,14.364,0.307,15.454,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_069cee233424,train,ስደተኞች  ከተቀባዩ የህብረተሰብ ክፍል ጋር በማስተሳሰር በስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑንም እንዲሁ፡፡,spk_f59b5c155a80,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_745acb6cee48,train,እሴቶችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወካይነት ለማስመዝገብ በተደረገው ጥረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ብቻ አምስት ወካይ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.414,11.581,0.0,14.414,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d849fbd7f0d,train,የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር የልማት ስራዎችን በማጎልበት ረገድ ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን  ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ።,spk_f59b5c155a80,am,7.173,5.992,0.0,7.173,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11aa363ae9fd,train,የትግራይ ክልል ህዝብ ፍላጎትም ከምንም በላይ ዘላቂ ሰላምና ልማት በመሆኑ በሀገራዊ ምክክሩ በመሳተፍ አጀንዳውን አቅርቦ በሀገር ጉዳይ መክሮ የመፍትሄው አካል ሊሆን እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.373,10.833,0.0,11.373,-34.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_a8faeda43f64,train,ለምርጫውም በዞኑ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች መመዝገባቸው ጠቅሰው በነገው ዕለት ከ1 ሺህ 500 በላይ በሚሆኑ መስጅዶች ውስጥ ምርጫው ይጀመራል ብለዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed01caba021b,train,ከጤና ኬላ ጀምሮ እስከ ሆስፒታሎች በሥራ ላይ ያሉ የጤና ሙያተኞች በቂ ክህሎትና ዕውቀት ያገኙበት ፕሮግራም መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2c00c9e946a,train,ቁሳቁሶችን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ከተማን ህጻናትን ለማሳደግ የምትመች ምርጧ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ የተያዘው ግብ በተለያዩ መስኮች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d24a40bba39,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶችን ጨምሮ  የአረንጓዴ መናፈሻ ፖርኮችን  እንዲሁም ስማርት መጸዳጃና ዘመናዊ የመንገድ ዳር የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ያካተተ ነው።,spk_831659ce5073,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f35b3a00297,train,የጎብኚዎችን ቁጥር ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የማስተዋወቅ እና ቆይታቸውን ማራዘም የሚያስችሉ መሰረተ ልማት እየተዘረጋ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_352a7623e3ee,train,በዚህም ዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ከወረቀት ነፃ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ነባር ፋይሎችን ጨምሮ ሰነዶቹን ስካን የማድረግ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_966db5a556bc,train,በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ለዑለማዎች ምርጫ በአዳማ ከተማ  ሁዳ መስጂድ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።,spk_831659ce5073,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08da351aa2c6,train,በዲላ ከተማ አስተዳደር የቆፌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ትዝታ ግርማ በበኩሏ ፈተናውን ተረጋግተው እንዲሰሩ  ባለድርሻ አካላት እገዛ ማድረጋቸውን ጠቅሳለች።,spk_831659ce5073,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26fc4cc372ce,train,"""ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በቴክኖሎጂ ዲጂታል ትምህርትን በመቅረጽ የጤና ባለሙያዎች በሥራ ላይ ሆነው ከያሉበት የሙያ ማጎልበቻ ስልጠና እንዲያገኙ እየተደረገ ነው"" ያሉት ደግሞ የጄ.ኤስ.አይ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ዳይሬክተር አቶ ደሳለው እማዋይ ናቸው።",spk_831659ce5073,am,17.373,17.373,0.0,17.373,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6c0502a005c,train,መምህራን የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኙና እና የትምህርት ዕድል በመፍጠር አቅማቸውንና ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_831659ce5073,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6c4781d3cc2,train,ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲም ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ለማፍራት እያከናወነ ካለው ስራ በተጓዳኝ የምርምር ስራዎች ላይ የጀመረውን ጥረት ይበልጥ ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06d3188ce8d6,train,በዚህም በትምህርት ዘመኑ 2  ነጥብ 8 ሚሊዮን ተማሪዎችን የምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a559212bab,train,ኢሬቻ ሠላም የሚዘመርበት የአንድነት፣ የወንድማማችነት እና የአብሮነት እሴት የሚጎላበት በዓል መሆኑን አባገዳዎችና ሀደ ሲንቄ ገለጹ፡፡,spk_831659ce5073,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6f4ad3c971,train,የተገኘው ውጤትም የህክምና ተቋማትን ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ ማድረግ መቻሉ፣ የባለሙያዎች አገልጋይነት መንፈስ ማደግ፣ ግብአትን በማሟላትና ሌሎች ተግባራት በመከናወናቸው ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2801b614576b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን በኢትዮጵያ ለውጥ ታላቅ አሻራ አኑረዋል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ በዓለም ገናና ዩኒቨርሲቲ ለማድረግ በጋራ እንስራ የሚል ጥሪም አስተላልፈዋል።,spk_831659ce5073,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c330659744b7,train,ዜጎቹን ከመመለስ ባሻገር የህክምና አገልግሎት፣ የቁሳቁስ ድጋፍ፣ የስነ ልቦና እና ሌሎች ማህበራዊ ድጋፎች ተደርጎላቸው ወደ ቤተሰቦቻቸው እና ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የማድረግ ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል አቶ ደረጀ።,spk_831659ce5073,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a99840e7d371,train,ዩኒቨርሲቲው ከመደበኛ የመማር ማስተማር ስራ ባሻገር በአካባቢው ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት፣ በሃገረሰባዊ መድሃኒት አመራረት፣ በሰላም ማፅኛ እሴቶች፣ በጀፎረ እና በቋንቋ ልማት ላይ እየሰራ ይገኛል።,spk_831659ce5073,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8882c3b1c2e,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 48 ሺህ 929 ተማሪዎች ከ50 በመቶ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_831659ce5073,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e71ff85408e,train,ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ትልቅ ትንሹ ተከባብሮ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መከበሩንም አንተዋል።,spk_831659ce5073,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14fd2993cb1a,train,የግብርና ሚኒስትር ዴኤታና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ፤ በዩኒቨርሲቲው ቆይታ ተማሪዎች ያገኙትን እውቀት በተግባር ለመተርጎም መዘጋጀት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12d783ed2da2,train,የአዳማ ከተማ የምርጫ ቦርድ ኮሚቴ አስተባባሪ ሰይድ ጁኔዲን (ዶ/ር) በበኩላቸው የህዝበ ሙስሊሙን መብትና ጥቅም ይበልጥ ለማስጠበቅ የሚያስችል የመጅሊስ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችሉ አስፈላጊ ቁሳቁስ፣ የድምፅ መስጫ መስጅዶች ድረስ መድረሳቸውን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,18.174,18.174,0.0,18.174,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81ef197c7bbf,train,የብሄረሰብ አስተዳደሩ ፅህፈት ቤት ባለሞያ የሆኑት ወይዘሮ አጀቡ ወዳጅ እንዳሉት የህፃናት ማቆያ ማእከል መገንባቱ ለእናቶች እፎይታ ነው ።,spk_831659ce5073,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34794fda6cc0,train,ኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ለኡለማዎች ምርጫ ድምፅ ሰጡ።,spk_831659ce5073,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43387c228ca4,train,ጣናነሽ ቁጥር ሁለት ጀልባ  በምትሰጠው  የባሕር ትራንስፖርት አገልግሎት የአካባቢውን  የመስህብ ስፍራዎች  ለመጎብኘት  በሚመጡ ቱሪስቶች ተመራጭ እንደምትሆን ተገለጸ።,spk_831659ce5073,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd761e613186,train,ለምርጫው ውጤታማነት የሚውሉ የተለያዩ የሎጅስቲክ አገልግሎቶች በየምርጫ ጣቢያዎቹ መሰናዳታቸውን አክለዋል።,spk_831659ce5073,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92868aa014ae,train,ዓለም አቀፍ የፀረ - ጾታዊ ጥቃት ቀን ዓላማ ህብረተሰቡን በማነቃነቅ በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርስ ጥቃት እንዲወገድ ማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22f6dbbf036c,train,በዚህም የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱም ባለፈ የአካባቢውን ማህበረሰብ ባህልና እሴት እንዲተዋወቅ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_809416862cb2,train,ባለፋት 30 ዓመታት ችግሮችን ተቋቁሞ በሕዝብና መንግስት መካከል ድልድይ ሆኖ ያገለገለ መሆኑን በመግለጽ  በቀጣይም በቴክኖሎጂ ታግዞ የልሕቀት ማዕከል ሆኖ መስራት እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_831659ce5073,am,16.294,16.294,0.0,16.294,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfb0bf6b2d47,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ፤ በክልሉ በተለያዩ የልማትና በጎ አድራጎት ተግባራት ከሚሳተፉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር ምክክር አድርገዋል።,spk_831659ce5073,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ac1f47a329d,train,በቀጣናው የምግብ ዋስትና ችግር ያለባቸውን አካባቢዎች መገምገም እንደሚገባ በመጠቆም በሌሎች አገራት የሚከሰቱ ሁኔታዎችን ለመረዳት ድንበሮችን በማቋረጥ በጋራ መስራት እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት።,spk_831659ce5073,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f25711221bdb,train,አቶ ሽመልስ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በክልሉ በትምህርት እና በቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ የሆነ ትውልድ የማፍራት ሥራ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_831659ce5073,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a57d2de0771,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የዜጎችን የቴክኖሎጂ እውቀት በማጎልበት የፈጠራ አቅማቸውንና ተወዳዳሪነታቸውን እያሳደገው መሆኑን  ጠቅሰው፣  የስልጠናው ተሳታፊዎችም ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,11.021,0.0,12.053,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9812a17dfeb8,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከወሰዱ ወጣቶች መካከል ሸርማርኬ ሸኪብ አብዲ፤ የስልጠናው እድል በተለይም ለወጣቶች ጥሩ አጋጣሚ በመሆኑ ጥሩ የዲጂታል እውቀት እና ክህሎት እንድንጨብጥ እያደረገን ነው ብሏል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.094,11.143,0.361,14.094,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a9f4a5d21bb,train,በመድረኩ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወንዳለ ሀብታሙ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.334,15.395,0.44,16.334,-26.1,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_c2805066ca70,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እያገኘነው ያለው አገልግሎት ፈጣን እና እንግልትን የቀረፈ ነው ሲሉ ተገልጋዮች ገለጹ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.213,7.629,0.0,9.213,-36.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6be9fcfd5d5a,train,ተቋሙ ግንባር ቀደም የምርምር ዩኒቨርሲቲ ለመሆን  ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-36.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_352f50157f49,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በቻይና በተካሄደው የክህሎት ውድድር አሸናፊ ለሆኑት ወጣቶች ትናንት በቢሯቸው አቀባበል አድርገውላቸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.534,8.213,0.0,8.534,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ee3b02b82df,train,ኢትዮጵያ በጀመረችው የዲጂታል ጉዞ በቁርጠኝነት ካልቀጠለች የዲጂታል ክፍፍል እየሰፋ ይመጣል ያሉት አማካሪዋ ስትራቴጂው ያንን ክፍፍል የሚያጠብ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.213,9.718,0.0,10.213,-32.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ccb488b04ad4,train,የኮደርስ ስልጠናን እየተከታተለ እንደሚገኝ የጠቀሰው ተማሪ አብርሃም ሰላምነህ በበኩሉ፥ ስልጠናው የተለያዩ የትምህርት እድሎችን ለማግኘት ጠቀሜታ እንደሚኖረው ገልጿል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.414,7.5,0.0,8.414,-34.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_96a712918d4c,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de7f4da395f5,train,መረጃ የሰዎችን የዕለት ከዕለት ኑሮ በብዙ መልኩ በሚዳስስበት በዚህ ጊዜ፣ ኢቢሲ መረጃን በተለያዩ አማራጮች የሁሉንም መልክ በሚያሳይ አግባብ ተደራሽ ማድረጉ ለኢትዮጵያ ሚዲያ አዲስ ለውጥ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.334,12.387,0.0,13.334,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5876553511f8,train,ኤጀንሲው በከተማዋ በ12 ቱም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 119 ወረዳዎች አገልግሎቶቹን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አስደግፎ ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.653,9.258,0.0,10.653,-36.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af2124721a30,train,በዚህም በትምህርት ዘመኑ ለተማሪዎች የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ለማሻሻል የተለያዩ ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ነው የጠቆሙት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.413,7.028,0.0,7.413,-35.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b1eb9fb0d0c0,train,በድሬደዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የምግብ ዋስትና ዳይሬክተር አቶ ፈንዲሽ ባሻ በበኩላቸው በድሬዳዋ 38 ገጠር ቀበሌዎች ከሚገኙ 64 ሺህ 780 በላይ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች መካከል 59 ሺዎቹ የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት  መሆናቸውን  ተናግረዋል።በቀጣይ ወራት ቀሪዎቹም የመታወቂያው ባለቤት ይሆናሉ ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,21.534,20.589,0.33,21.534,-20.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f2a547c2bfa7,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፤ አካል ጉዳተኛ ወገኖች በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ተሰማርተው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ከመጥቀም ባለፈ ሀገራቸውን እያገለገሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,7.094,0.0,7.774,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac28c8336cc9,train,"መደበኛ ስብሰባው ""ለዘላቂ እና አሳታፊ ዕድገት ቀጣናዊ ውህደትን ለማሳደግ የዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን እና ፈጠራን መጠቀም"" በሚል መሪ ሃሳብ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል፡፡",spk_a9e5bcbd13c3,am,8.174,6.917,0.0,8.174,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d8fc338dc29e,train,በኢትዮጵያውያን የበለጸገውና አገልግሎቶቹን የሚያስተሳስረው ቴክኖሎጂ አስተማማኝ መሆኑን ጠቁመው፤ በርካታ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ማዳን መቻሉንም ነው ኮሚሽነሩ የተናገሩት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.293,10.306,0.0,11.293,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_96b6f313cb0f,train,በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 16 መሰል አገልግሎቶችን ያገኙ ተገልጋዮችም በወረዳው የሚሰጠው የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት መሻሻሉን ጠቅሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.454,8.115,0.0,8.454,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_967ba0a4d1a9,train,በተለይም ለሆራ ሀርሰዲ ኢሬቻ አከባበር ከአዲስ አበባ ወደ ቢሾፍቱ ለሚያቀኑ የበዓሉ ታዳሚዎች በመዲናዋ በሚገኙ ስድስት መናኸሪያዎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት መዘጋጀቱን ነው የተናገሩት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.414,12.232,0.306,13.414,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f252b157cab3,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የረጅም ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው በመጥቀስ፥ በግብርና፣ በታዳሽ ኃይል፣ በትምህርትና በባህል ዘርፎች በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-17.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cbe7bfcc7994,train,ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አራት  ነጥብ በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያና  የዋንጫ ተሸላሚ  የሆነችው ፈትያ አህመድ እንደገለጸችው በተመረቀችበት ሙያ ከአድሎአዊ አሰራር በፀዳ  መልኩ  ህዝብን ለማገልገል መዘጋጀቷን ተናግራለች ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.414,13.128,0.555,14.414,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66111838eeb8,train,የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አዲስ ወልዴ በበኩላቸው በያዝነው ክረምት በ70 ሄክታር መሬት ላይ በስብጥር አሰራር በኩታ ገጠም ሰብል ማልማት ተችሏል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,15.094,12.256,0.363,15.094,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_216e6fad3d5f,train,ለአብነትም በባዮ ቴክኖሎጂ ሳይንስ በቆሎና የጥጥ ዝርያ ላይ እየተካሄዱ የሚገኙ ምርምሮች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማምጣታቸውን አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,7.117,0.656,7.774,-31.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a607d0559c22,train,አንድ ብሎ የጀመረው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየተስፋፋ መምጣቱን አመልክተው፤ ይህም እስከ መስከረም 2018 ዓ.ም መጨረሻ ማዕከላቱን 21 በማድረስ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,11.632,0.0,12.534,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ff78b956c9e5,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን በመተግበር ግልጸኝነትንና ተጠያቂነትን መዘርጋት ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.654,7.076,0.0,7.654,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a10944a07301,train,ይህ ፕሮግራም የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናን (TVET) ከዘመኑ የሥራ ገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም ወጣቶች ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ለማስቻል ያለመም ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.774,10.211,0.0,10.774,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b760a54dc6db,train,ኢሬቻን የቱሪዝም ዋነኛ መዳረሻ በማድረግ ለሀገር የገቢ ምንጭ ማደግ የበኩሉን ሚና እንዲጫወት ቀጣይነት ያለው ስራ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.174,9.082,0.772,10.174,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3c70eaa7271d,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ያስፈለገው የሰው ሰራሽ አስተውሎት በፍጥነት ማደግ፣ የዜጎች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት የማግኘት መሻት እና የንግድ ዘርፉ የበለጠ በዲጂታል ዘርፍ መደገፍ ወሳኝ በመሆኑ ምክንያት እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.973,12.874,0.0,14.973,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5264d4e4334f,train,በጉባኤው ላይ የ160 ሀገራት ተወካዮች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-24.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_05f3dc57a37c,train,የአካባቢው ህብረተሰብም ደም በመለገስ ህይወትን ለመታደግ የሚያደርገውን ሰብዓዊ ተግባር አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.053,6.799,0.411,8.053,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be66acca4fd2,train,ምክር ቤቱ በአራተኛ መደበኛ ስብሰባው እንዲፈፀሙ ያስቀመጣቸውን ተግባራት አፈፃፀም በጥልቀት በመገምግሞ አቅጣጫ አስቀምጧል ነው ያሉት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c677823e70a,train,ሪፎርሙ በዋናነት በዘርፉ የነበረውን ብልሹ አሰራር መቅረፍ፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፈጣን አሰራርን ማስረጽና ምቹ ከባቢያዊ የስራ ሁኔታን መፍጠር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,9.817,0.0,12.053,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_def5b277058b,train,በኦሮሚያ ክልል የሴቶችን የገቢ አቅም ለማሻሻል የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ  ገለፀ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,9.686,0.78,12.053,-37.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e03feb110e5c,train,መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት ዜጎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአንድ ቦታ በርካታ አገልግሎቶችን የሚያገኙበት ዘመናዊ አሰራር መሆኑ ይታወቃል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.014,8.192,0.747,10.014,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c157de004282,train,አስፈፃሚ አካላት የሚያወጧቸው ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ሕገ መንግሥቱን መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ ከማድረግ ባሻገር በአግባቡ መፈፀማቸው ላይ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ነው ያሉት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.014,10.382,0.322,12.014,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7374860916ef,train,"""ክልሉን የሳይንስ ማዕከል እናድርግ"" በሚል መሪ ሀሳብ  በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛው ዙር የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ እና ውድድር  በወልቂጤ ከተማ  እየተካሄደ ነው።",spk_a9e5bcbd13c3,am,12.254,8.757,0.363,12.254,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4dbc2e3fea82,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ነገ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እንዲሁም መስከረም 25 ቀን በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራል።",spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af2642da5cae,train,ዘ-ሴይለር ፍሮም ጅብራልተር፣ሻፍት ኢን አፍሪካ፣ ጉማ እና አፍሪ በተሰኙ ፊሎሞችንም ሰርቶ፣ ዜሌዳ፣ ዘ-ግራንድ ሪቤሊዮን፣ ዘ-ገሬቭ ዲገር፣ ሬድ ሊቭስ፣ ስጋ ያጣ መንፈስ፣ ስውር ችሎት፣ ሰባ ሰላሳ፣ ትውልድና ሌሎች ፊልምችንም ሰርቷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.933,11.999,0.41,16.933,-36.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d6d2e4da5f8,train,ተማሪዎች በመጪው ክረምት የእረፍት ጊዜያቸውን ስልጠናውን በመከታተል ራሳቸውን ማብቃት ይገባል ያለችው ደግሞ ተማሪ ኮሊያ ገረመው ናት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1085bc06b9a,train,ሚኒስቴሩ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ፣ በዲጂታል መታወቂያና በኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና አበረታች ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.014,8.474,0.0,10.014,-32.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_744c92dfb218,train,ጋዜጠኝነት የሚቆምለት ሀገር እና ባህል እንዳለውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡,spk_e45f1d2c03b8,am,6.26,5.728,0.532,6.26,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70cd9eb9c1d4,train,ህዝቦች የበለጠ የሚተዋወቁበት፣ አንድነትና ትስስር  የበለጠ ጎልቶ የሚታይበት ቀን መሆኑን  ጠቁመዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,7.88,6.189,1.234,7.88,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00a762313567,train,በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ  በወቅቱ  እንደገለጹት በአገር አቀፍ ደረጃ ከ3ሺህ በላይ የወጣት ማዕከላት ይገኛሉ።,spk_e45f1d2c03b8,am,9.28,8.241,0.555,9.28,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fce1f5b6400,train,የሚኒስቴሩ የወጣቶች ዘርፍ አመራሮችና የአማራ ክልል የስራ ሃላፊዎች በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የወጣት ማእከላትንና የባህርዳር ብሄራዊ ስታዲየምን ዛሬ ጎብኝተዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,11.56,10.717,0.481,11.56,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2543e4095c8,train,ይህን ችግርም በመቅረፍ ማእከላቱ በራሳቸው ገቢ በመተዳደር ለወጣቶች የመዝናኛና የማስተማሪያ አማራጭ በመሆን  መልካም ዜጋ ለመገንባት እንዲያግዙ  በአዲስ መልክ ለማደራጀት እየተሰራ ነው  ብለዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,12.04,11.278,0.447,12.04,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14682003294b,train,በተለይም የጤናው ዘርፍ ለህብረተሰቡ የሚሰጠው አገልግሎት ለአፍታ እንኳን ቸል የማይባል የሙያ ዘርፍ በመሆኑ በተለይም የዘርፉ አመራሮች ልዩ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,11.48,10.665,0.499,11.48,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fe38ec7212a,train,የ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳሉ።,spk_e45f1d2c03b8,am,5.36,4.633,0.413,5.36,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee412a5e11dd,train,የዘንድሮ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ በሚያጎላ መልኩ በብዝሃነት ደምቆ እንደሚከበር ተናግረዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,9.02,7.87,0.724,9.02,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d02db2479bf,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አሰፋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት መንግስት ለጤናው ዘርፍ መሻሻል ልዩ ትኩረት በመስጠት ዘላቂ እድገትና ብልጽግና እንዲመዘገብ አየሰራ ይገኛል።,spk_e45f1d2c03b8,am,12.14,10.195,0.485,12.14,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a990b1eaeafd,train,አቅም ለሌላቸው ተማሪዎችም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚደረግ  ታውቋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,5.02,4.364,0.656,5.02,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0