instruction
stringclasses
5 values
extractive_text
stringlengths
388
1.98k
summary
stringlengths
21
118
byT5_generated_summary
stringlengths
97
167
Provide a news headline based on the following text.
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ድሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ባወጠው መግለጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢወች ለደረሱትና እየደረሱ ላሉት የዜጎች በህገወጥ መንገድ መፈናቀል ተጠያቂነቱን በበታች የክልል፣ የዞን እና የወረዳ አስተዳደር አካላት ላይ በማላከክ መንግስትን ከተጠያቂነት ለማዳን መሞከር ተጨፈኑ ላታላችሁ አይነት እርምጃ ነው ብሎአል። በዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ መንግስትን ከሃላፊነት ለማሸሽ የበታች አካላትን የመስዋት በግ በማድረግ የተኬደበት አቋራጭ መንገድ ተአማኒነት እና ተቀባይነት የሌለው ነው...
መንግስት በዜጎች መፈናቀል ከተጠያቂነት አያመልጥም ሲል መድረክ አስታወቀ
እና ተጠያቂነት የሚፈጸም መሆኑን ገልጿአቸው። Summary: Ethiopian Democratic Reform Commission (EDRC) 2016-09-17 SUMMARY: Please do not submit
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ክልል በአንድ ጀንበር አንድ መቶ ሚሊየን ችግኝ መትከል የሚያስችል መርሃ ግብር በስልጤ ዞን ምስራቅ ስልጢ ወረዳ ተጀምሯል። በክልሉ አንድ ቢሊየን ልዩ ልዩ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ሲሆን ፥ በዛሬው ክልላዊ የአረንጓደ አሻራ ፕሮግራም ላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እየተተከሉ እንደሚገኙ ከክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በአንድ ጀንበር አንድ መቶ ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተሳታፊ የሆኑ የህ...
በደቡብ ክልል በአንድ ጀንበር አንድ መቶ ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
ን ለመጠቀም የሚያስችል ነው። Summarize: Please try again later. Add to Wish List » Subscribe for more info ";var t=typeof e.location = setTimeOut | Read " + " ××
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከስልጤ ዞንና ከማረቆ ልዩ ወረዳ አስተባባሪ አባላት ጋር በወቅታዊ ፓለቲካዊና የመልካም አስተዳደር ዙሪያ ተወያይተዋል። በሁለቱም መዋቅሮች የሚስተዋሉ የተዛቡ ፓለቲካዊ እሳቤወችን፣ የመልካም አስተዳደርና የጸጥታ ችግሮችን በዝርዝር መገምገሙን ከክልሉ ኮሙኒኬን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በዚህም የአመራር የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በማጠናከር ሰላምን፣ ልማትንና መልካም አስተደደርን የሚያጠና...
አቶ እንዳሻው ጣሰው ከስልጤ ዞንና ከማረቆ ልዩ ወረዳ አመራሮች ጋር መከሩ
ን የሚያጠናክር ተግባራቸው መረጃ አስቀምጧል። Summarize: Please try again later. To view full details and complete information about your skills,
Provide a news headline based on the following text.
ብዙ ተጠብቆ የነበረውና በስድስት ደቂቃ ውስጥ የተጠናቀቀው ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በሸራተን ሆቴል ዛሬ ያዘጋጁት ጋዜጣዊ መግለጫ ወደ ሌላ ጊዜ መተላለተፉ ይታወቃል። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ትኩረት ከሳቡት ጉዳዮች መካከል ፌደሬሽኑ በኤሊሊ ሆቴል ያዘጋጀው የሊግ ካምፓኒ ምስረታ አስመልክቶ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የተናገሩት ጉዳይ ነው። የቡናው የቦርድ ፕሬዝዳንት ንግግር እንደሚከተለው ነው፡ ትልቁ ቁምነገር እና ችግሮች ይዞ የመጣው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ማክሰኞ ሊያደርገው ያሰበው ስብሰባ ነ...
የሊግ ካምፓኒ ምስረታ እንዳይካሄድ ተወስኗል መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
እንደሚችል ጠቅሶ የተናገሩት መሪዎቻቸው … Summarize: English version, Afrikaans, Geography, Language, Mathematical, Photo/Video Title ቁር ቤቱ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት ሃያ አራት ሰአት ውስጥ በተደረገው ሰባትሽህ ሁለት መቶ ሃያ ሰባት የላብራቶሪ ምርመራ አራት መቶ ሰማኒያ ስድስት ሰወች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። አሁን ላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰወች ቁጥር አርባ አንድ ሽህ አንድ መቶ ሃምሳ ሶስት ሲሆኑ፥ ከእነዚህም ውስጥ ሁለት መቶ ሰባ ሶስት ሰወች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። ከዚህ ባለፈ ባለፉት ሃያ አራት ሰአታት የ ሰባትሰወች ህይወት በቫይረሱ ም...
ባለፉት ሃያ አራት ሰአታት አራት መቶ ሰማኒያ ስድስት ሰወች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ ሰባት ሰወች ህይወት አልፏል
አራት ሰወች የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) Summarize: Posted by Admin on Monday, August 24, 2020 This page contains 738 views. Read more › English » Home × New YorkL/
Create a short title for the given news content.
ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ ቀርቧል የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽህፈት ቤት ለሶስቱም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማለትም ለፌደራል የመጀመርያ ደረጃ፣ ለከፍተኛና ለጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ዳኞችን ለመሾም ያደረገው ምልመላ ህጉን ያልተከተለ፣ አድልኦና መገለል ያለበት አሰራር ተግብሯል በማለት ቅሬታ ቀረበበት። ጉባኤው መመርያውን ማሻሻል ከነበረበትም ዳኞችን ለመመልመል ማስታወቂያ ከማውጣቱ በፊት እንጅ፣ ማስታወቂያ ካወጣ በኋላ መሆን እንደሌለበትና በርካታ አቅም ያላቸውን ሰወች የሚያገ...
የፌደራል ዳኞች ምልመላ ቅሬታ አስነሳ
የህግ አስተዳደር ጉባኤ ምልመላውን በቀጥታ … Summarize: The contents of this page were viewed by 1234567891011121314151617181920 ... All Rights/
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በጋዜጣና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ኢቢሲ ጥሪ እንድደረግላቸው ትእዛዝ ሰጠ። ችሎቱ በወንጀለኛ መቅጫ አንድ መቶ ስልሳ ሁለት አንድ መሰረት በቁጥጥር ስር ያልዋሉትን ስላሳ ሰባት ተከሳሾች በጋዜጣና በኢቢሲ ጥሪ እንድደረግላቸው ትዛዝ ሰጥቷል። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንድኛ የጸረ ሽብርና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ተከሳሾ...
ፍርድ ቤቱ በዶክተር ደብረጽዮን የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በመገናኛ ብዙሃን እንድጠሩ ትእዛዝ ሰጠ
ተከሳሾች ጥሪ እንድደረግላቸው Permalink: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzjYA0_EM Summary: HTTPS:/WWW.YOUTUBE.COM/WATCH?V=4561397280 ማርያም ሁለት
Generate a news headline for the following article.
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባለንብረቶች ከአድስ አበባ ወደ ጅቡቲ ሲሄዱም ሆነ ከጅቡቲ ወደ ተለያዩ የአገር ውስጥ መዳረሻወች የሚጓዙ አሽከርካሪወች፣ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚከፍሉት ግብር ጥናትን መሰረት ያላደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪወች ፌደሬሽን አስታወቀ። እነዚህ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪወች ላለፉት ሶስት አመታት እንደ መደበኛ ስራ ያህል በማሰብ ከመከላከያ ጎን ተሰልፈው የሰሩበት፣ የአገልግሎት ክፍያ ዋጋ ተጣርቶ ከታወቀ በኋላ፣ ክፍያውን እንድከፍሉ ስምምነት ላይ የተደረሰ ቢሆ...
ከአድስ አበባ ጅቡቲ የሚጓዙ አሽከርካሪወች የሚከፍሉት ግብር ጥናትን መሰረት ያደረገ እንድሆን ተጠየቀ
ን ለመቀጠል የሚያስችሏቸው 150 ቢሊዮናት ነዋሪዎቹ ጥቅምተዳደር 24/2008 ኖቻቿኛሞኒኬሽኑ Summarize: The story belongs to “EPCOT
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር በታላቁ የህዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ የፖለቲካ ስምምነት ልትፈራረም ነው። የሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ካርቲ ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የሶስቱ አገሮች መሪወች በተገኙበት በመጭው ሰኞ በካርቱም የአባይ ወንዝ አጠቃቀምና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፖለቲካ ስምምነት እንደሚፈራረሙ አስታውቀዋል። በመሆኑም ሰነዱ በአጠቃላይ ኢትዮጵያ በታችኛው የተፋሰስ አገሮች የውሃ ድርሻ ላይ ጉልህ ጉዳት እንደማታደርስ፣ እንድሁም የታችኛው ተፋሰስ አ...
ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፖለቲካ ስምምነት ልትፈራረም ነው
የህዳሴ ግድባቸው እንዲሁም በተለያዩ ሀገሮች (ኢትዮጵ) Source: http://www.bbc.com/national-geography/stories/2017/09/30/5846_E.html Advertisements×
Provide a news headline based on the following text.
ዜና የካቲት ሁለት ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ በደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ የሚገኙ የአንደኛ አመት የኢንጅነሪንግ ተማሪወች ሰሞኑን በወሰዱት ፈተና አንድም ተማሪ ሊያልፍ አለመቻሉን ተከትሎ ረቡእ በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተቃውሞን አካሄዱ። የዩኒቨርስቲው አስተዳደር በበኩሉ የፈተና ሂደቱ ከፖለቲካ ጋር የተገኛኘ ነው በማለት ተማሪወቹ የጀመሩትን ተቃውሞ ለማረጋጋት መሞከሩን ምንጮች ለኢሳት ገልጸዋል። የዩኒቨርስቲው ፕሬዚደንት ተማሪወቹ ተቃውሟቸውን እንድያቆሙና በጥያቄያቸው ዙሪያ ምክክርን እንድያካሄድ በጠየቁት መሰረት ...
የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪወች የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ
ተማሪወቹ እንዲህ ያሉ ጥፋቶች መኖራቸው Summarize: English version for this page you can subscribe to Facebook, Twitter, Google+ ... Please Read / Write a
Create a short title for the given news content.
ሁለት መቶ ሃያ ስምንት የኦሮሞ ህዝብ ትግል ረዥም ዘመን ያስቆጠረ መሆኑ ጸሃይ የሞቀው እውነት ነው። ላለፉት አራት ወራት የኦሮሚያ ፓርቲወች ድመቶች ፍቅራቸው የሚያስቀና አይነት ሆኖ ነበር። አነስ ያለ ስጋ ይዞ የወጣው የሰረቀውን ደባልቀን እንብላ የሚል ጥያቄ አቀረበ። ይኼኔ ነው ጸብ የተጀመረው። በዚህ መሃል የሚመጣውን ቀበሮ አለማሰባቸው ነው የሚያሳዝነው። የሰረቁትን የህዝብ ልብ ለቀበሮ ሰጥተው አጨብጭበው እንዳይቀሩ ነው የምሰጋላቸው። አወ በነበር ቀረ ይኸው በአራት ወር እድሜ ወደ ጦር መማዘዝ መግባታ...
የኦነግና ኦደፓን ውዝግብ በተመለተ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን
ነው የተጀመሩት። Summarize: ህይወታችን በኦሮሚያ ፓርቲ – 2014 Posted by Admin on Tue, May 28, 9:37 PM Expand / Share | Comments (0) - Read Less × » O.
Create a short title for the given news content.
ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ለማርያም ደሳለኝ ከመላ አገሪቱ ከተውጣጡ ከስድስት ሽህ የህዝብ ተወካዮች ከንግዱ ማህበረሰብና ከሲቪክ ማህበራት ተወካዮች ጋር በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ላይ እንደሚመክሩ ተገለጸ። በዚህ ውይይት ላይ የተለያዩ ተሳታፊወችና የግሉን ዘርፍ የሚወክሉ አካላት ይገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ እንደሆነም ምንጮች አስረድተዋል። ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየክልሉ ከሚመጡት ተወካዮች ከመወያየታቸው ቀደም ብሎ ነሃሴ እና ቀን አመተ ምህረት ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋ...
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስድስት ሽህ ሰወችን በአምስት አመቱ እቅድ ላይ ሊያወያዩ ነው
እና ቀን ምህረት ይወያዩ Summarize: Posted by Admin on Thu, 12/09/2013 - 4:56pm Click Here to view the full story ... [Read more..] about MEDIA NEWS & VIDEO ፣ ጎ
Write a brief headline summarizing the article below.
የግል ባንኮችና የኢንሹራንስ ኩባንያወች በሁለት ሽህ ሰባት በጀት አመት ካገኙት ትርፍ ለባለአክሲዮኖቻቸው መክፈል የሚገባቸውን የትርፍ ክፍፍል እንዳዘገዩባቸው ባለአክሲዮኖች እየገለጹ ነው። በበጀት አመቱ ያገኙትን አመታዊ ትርፍ ያወጁና በበጀት አመቱ ከተገኘው ትርፍ ባለአክሲዮኖች ምን ያህል እንደሚደርሳቸው የተገለጸ ቢሆንም፣ የትርፍ ድርሻቸው እንደ ከዚህ ቀደሙ ሳይከፈላቸው እንደዘገየባቸው ይናገራሉ። መጠባበቂያና ሌሎች ወጭወች ተቀንሰው ለበጀት አመቱ ለባለአክሲዮኖች እንድከፈል ውሳኔ ካሳለፉት ውጭ አንዳንዶቹ...
የባንክና የኢንሹራንስ ኩባንያ ባለአክሲዮኖች የትርፍ ክፍፍል ክፍያችን ዘገየብን እያሉ ነው
ባለአክሲዮኖች እንዳዘገዩቸው የትርፍ ... Summarize: Ethiopian Research Agency (ERA) 2016-09-17 SUMMARIZE THE POWER OF LIVING CONDITIONS पाँच
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ህዳር አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መሪወች ኢንቨስትመንት ማስፋፋትን ዋነኛ የአህጉሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ሞተር አድርገው ሊጠቀሙበት እንደሚገባ የአፍሪካ ልማት ባንክ ገለጸ። የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶክተር አኪንዋም አደሲና በበኩላቸው የከንቲባወች ፎረም የአፍሪካን እድገትና ልማት ለማፋጠን በፋይናንስ ተቋማት፣ በከተሞችና በክልሎች መካከል አድስ የትብብር በር መከፈቱን ገልጸዋል። በአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ውስጥ ያሉ አጋሮችና ባለሃብቶች ኢንቨስትመንቶችን ለመደገፍ ቅድሚያ ሰጥተው እ...
መሪወች ኢንቨስትመንትን ዋነኛ የኢኮኖሚ እድገት ሞተር አድርገው ሊጠቀሙበት ይገባል የአፍሪካ ልማት ባንክ
ን ለማስቀረት የሚጠቅም ኢኮኖሎጂ በመሆናቸው ‹› Summarize: Advertisements (0) Posted Date : 2013-09-17 15:46:08 Share This Story »» Subject: Re/>
Summarize the following news article into a concise headline.
ብሄራዊ ፌደሬሽኖችን የሚወክለው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ቅዳሜ መጋቢት ቀን አመተ ምህረት በአዳማ በሚያከናውነው አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴውን ለመጭወቹ አራት አመታት የሚያስተዳድሩትን የስራ አስፈፃሚ ቦርድ አመራር ምርጫ ያደርጋል። በአለም አቀፍ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አይኦሲ ቻርተር መሰረት በ አመተ ምህረት ዳግም የተደራጀው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ቀጥሎ ጠንካራ አቅም ፈጥሮ ጉልህ እንቅስቃሴ ከሚያደርጉ የስፖርት ተቋማት መካከል ተጠቃሽ ነው። ላለፉት ስምን...
ዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ለብሄራዊ ኦሊምፒክ ፕሬዚዳንትነት ብቸኛ እጩ ሆነዋል
ኦሊምፒክ ተቋማትን የሚያመርታቸው ሃላፊዎች ጠቅሷል። Summarize: Ethiopian Volleyball Association for Women - Men's Olympics, 2017 SUMMARIZE / S/ /
Summarize the following news article into a concise headline.
ኢሳት መስከረም ሁለት ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ የህዝበ ሙስሊሙን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ሲዘግብ በአሸባሪነት ተከሶ በእስር ቤት ላይ የቆየው ጋዜጠኛ ዩሱፍ ጌታቸው መንግስትን ይቅርታ አለመጠየቁን ገለጸ። ከአራት አመታት በላይ በእስር የቆየው ጋዜጠኛ ዩሱፍ ጌታቸው በመክሮ ሊፈታ ወራት ሲቀሩት ከአድሱ አመት ጋር በተየያዘ በምህረት በሚል ከተለቀቁት መካከል ነው። ጋዜጠኛ ዩሱፍ ሙያውን ሽፋን በማድረግ ህዝብን ለአመጽ በማነሳሳት በሚል ክስ ሰባት አመት ተፈርዶበት በእስር ቤት አመታትን አስቆጥሯል። ወደፊት ስራውን እንደ...
ጋዜጠኛ ዩሱፍ ጌታቸውን መንግስትን ይቅርታ አልጠየቅሁም አለ
ን በማፈናቀል የሚያስተምር ጋዜጠኛ (ዩሱፍ) Summary: ኢሳት ሁለቴ ፥ 1987 Ꭶሮሞ 2013 Total Views: 456 Advertisements for EBC & PDF captions
Create a short title for the given news content.
ጊዜያዊ ውበት ገንዘብ አልፈልግም ሃብታም አታድርገኝ ሃጢአት እንዳልሰራ፣ ስልጣንም አልሻ በክፋት እንዳልኖር አንተን እንድፈራ። ቢሆንም ግን ብዙወቹ ሃውልቶች በሚመለከታቸው ቢሮወች ሲወረሱና ሲወድሙ የተረፈው ለጨረታ የቀረበው የሎስአንጀለሱ የትራምፕ ሃውልት ብቻ ነው። በአሜሪካ ቴክሳስ ነዋሪ የሆነችው ሞኒካን ህልሟ እውን ይሆን ዘንድ መጋቢ በመሆን እየረዳት ያለው ባለቤቷ ነው። እርቅይሁን በላይነህ፣ እርቃንሽን ቅሪ ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት እንግሊዝ የአለም ሁለተኛዋ የጦር መሳሪያ ሻጭ አገር ሆና ተገ...
ሃዋሳ የጨንበላላ በአል የሚከበርበት አካባቢ
ን በመግዛት የሚያስተዳድር ሃውልቶች ናቸወቻለሁ። Source: http://www.youtube.com/watch?v=L-QXzsYOAn Click to enlarge and subscribe for more info (1) //
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጽሁፍን ወደ ተንቀሳቃሽ ምስል የሚቀይረውን መተግበሪያ ጨምሮ የተለያዩ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጅ ውጤቶችን ለአለም በማስተዋወቅ ረገድ የሚታወቀው ኦፕን ኤአይ አድስ ቴክኖሎጅን ይዞ ብቅ ብሏል። ቮይስ ኢንጅን የተሰኘው ሞደል ከተናጋሪወች የ ሴኮንድ የድምጽ ናሙና እና ጽሁፍን በመጠቀም አድስ ድምጽ መፍጠር የሚያስችል ነው ተብሏል። ቴክኖሎጅው በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከጊዜ በኋላ የመናገር እክል ለገጠማቸው ሰወች ከቀደመ ድምፃቸው ናሙና በመውሰድ የሚፈልጉ...
ቮይስ ኢንጅን የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጅ ውጤት
አድስ ቴክኖሎጅ Summarize: Adobe Acrobat Reader Project (2017) - English Dictionary, Technology and Informative Commons Based Media Network SUMMARIZE: ፣ ማ ...
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ የካቲት ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአድዋ ጦርነት የተገኘውን ድል በድፕሎማሲው መስክ በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ለማውጣት ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ የተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊወች ገለጹ። የአድዋ ድል ኢትዮጵያ በአለም የድፕሎማሲ መድረክ ለአፍሪካውያን ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ እንድሰጥ ለምታደርገው ጥረት ፈር ቀዳጅ ምሳሌ ይሆናልም ነው ያሉት። በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የጥናትና ምርምር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ የአድዋ ጀግኖች ለሃገራቸው ክብር፣ ለህዝባቸውና ባን...
የአድዋውን ድል በድፕሎማሲውም በመድገም ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ማማ ማውጣት እንደሚገባ ተገለጸ
ን ለማዳበር ጥረት የሚያስችል ነው። Summarize: The story behind this page is... Posted By: Admin on Wednesday, March 24, 2013 SUMMARIZE: ቁመም - () /ቤቱ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጠመንጃ ታጥቆ የራስን ህዝብ እያሰቃዩ እታገልልሃለሁ ማለት ትርጉም የሌለው አካሄድ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ዶክተር ተናገሩ። የተለየ ምክክር እና ድርድር ካለ ግማሾቹ እዚህ ገብተው ስልጣን የሚጋሩበት ከፊሎቹ ደግሞ ጫካ ገብተው ሰው የሚያሰቃዩበት ምንም ምክንያት አይኖርም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ድርድርድ ከጀመርንም በኋላ ይህንን አሳካን ብለን ለመናገር የሚያስችል ድምዳሜ ላይ ባለመደረሱ ምንም ነገር ማቅረብ አልቻልንም ነው ያሉት...
ጠመንጃ ታጥቆ የራስን ህዝብ እያሰቃዩ እታገልልሃለሁ ማለት ትርጉም የሌለው አካሄድ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ዶክተር
ነው ያሉት። ጠቅላይ ሚኒስተሩ ባሳለፍናችሁ ‹› Summarize: Posted by: Admin on Tue, 12/04/2013 - 16:59 Share | Email for Facebook page » ...
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ ፣ መስከረም ስድስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የብሄራዊ የመታወቂያ ቀን እና የብሄራዊ ድጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሸራተን አድስ ሆቴል ተካሄደ። የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዳይሬክተር አቶ የዳሄ አርአያስላሴ በበኩላቸው፥ የብሄራዊ መታወቂያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ፋይዳውን ሁሉም ዜጋ በመረዳት በፍቃደኝነት እንድሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል። መረጃወች በተገቢው ተመስጥረው እና ደህንነታቸው እንድጠበቅ ብሎም በቅርቡ ቁልፍ የህዝብ መሰረተ ልማትን ወደ ትግበራ ለማስገባት በቁርጠኝነት እየተ...
የብሄራዊ የመታወቂያ ቀን እና ድጅታል መታወቂያ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
የመታወቂያ ፕሮግራሞች እና ማህበር Summarize: This page was last modified: March 26, 2013 by Admin. Posted in: Ethiopian Reporter News | Comments (0) ቢሆን:
Summarize the following news article into a concise headline.
የተባበሩት መንግስታት የእርዳታ ድርጅቶች በሊባኖስ ወደብ የተከሰተውን ፍንዳታ ተከትሎ የምግብ አቅርቦት ሊቋረጥ እንደሚችልና የምግብ ፍጆታም ዋጋው ሊንር እንደሚችል በመግለጽ፤ የሰብአዊ ቀውስ እንደሚያጋጥም አስጠነቀቁ። ይህንንም ተከትሎ ድርጅቱ ከፍተኛ ጉዳትና ቃጠሎ ያጋጠማቸውን ሰወች ለመርዳት የሚያስችል አንድ ሽህ የህክምና ቁሳቁስ ትራውማ ኪት እየላከ መሆኑን ገልጿል። በመሆኑም ድርጅቱ አምስት ሽህ እሽግ የምግብ ፍጆታወች ወደ ሊባኖስ እየላከ ሲሆን እያንዳንዱ እሽግ አምስት አባላት ላሉት ቤተሰብ ለአንድ ...
ቤይሩት፡ በሊባኖስ የሰብአዊ ቀውስ እንደሚያጋጥም የተባበሩት መንግስታት አስጠነቀቀ
የምግብ አቅርቦት መጠናቀቂያ ቁጥሮች (UNFCCC) Summarize: Ethiopian Religious Organization for World Health Awareness Monitoring & Development (WHO) - P
Create a short title for the given news content.
የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን፣ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በኔትወርክና በዝምድና የተሳሰረ በመሆኑ በሙስና ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትን የድርጅቱ ከፍተኛ ሃላፊወች የምርመራ ጊዜ ለማጠናቀቅ፣ ተጨማሪ የ ቀናት ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤት ጥያቄ አቀረበ። በተሰጠው የምርመራ ጊዜ የሃያ ሁለት የምስክሮችን ቃል መቀበሉን፣ ሁለት መቶ የጭነት ተሽከርካሪወች ከግዥ ስምምነት ውጭ መገዛታቸውን፣ በርካታ አስመጭወች ኪራይ አለመክፈላቸውን የሚያስረዱ ሰነዶችን መሰብሰ...
ፖሊስ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በኔትወርክና በዝምድና የተሳሰረ ነው አለ
ን በመግዛት የሚያስተምሩ ሲሆኑ፣ እነዚህ ጉዳዮች (EPRDF, 2013) ኖቻቸውና ... Summarize: The following stories you've just published: "/></a> ××=
Generate a news headline for the following article.
ህዳር ሃያ አራት ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜናበካንሰር በሽታ ተጠቅተው ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሄዱ ህሙማን ለኢሳት እንደገለጹት ሆስፒታሉ ለካንሰር ህመምተኞች ያዘጋጀው አልጋ እና ህክምና የሚሰጡት ባለሙያወች ቁጥር ከበሽተኛው ቁጥር ጋር ሊጣጣም ባለማቻሉ በሽተኞች ተገቢውን ህክምና ለማግኘት አልቻሉም። በዚህም የተነሳ የካንሰር ተጠቂው ቁጥር ከተጠቀሰው አሃዝም ሊበልጥ እንደሚችል የሆስፒታሉ የመረጃ ድረገጽ ያሳያል። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በካንሰር ቢጠቃም ወደ ህክምና ጣቢያ በመሄድ ሪፖርት የሚያደርገው ሰ...
በጥንቁር አንበሳ የካንሰር ተጠቂው ቁጥር ከሆስፒታሉ አቅም በላይ ሆኗል ተባለ
አመተ ምህረት Summarize: ዓርብ ግንቡል ቀኑ (2013) Please enable JavaScript to view the CAPTCHA file. Expand MoreRead Full Version DownloadButtonLogin×Subject××
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በ ወራት ከተሞከሩ የሳይበር ጥቃቶች ከዘጠና ሰባት በመቶ የሚልቀውን በማክሸፍ የአንድ ነጥብ አራት ቢሊየን ብር ኪሳራ ማዳን መቻሉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደሃንነት አስተዳደር ገለጸ። በኢትዮጵያ ላይ የተሞከሩ የሳይበር ጥቃቶች ከየት እንደተሞከሩና የወንጀሉን ባለቤቶች በቀላሉ ለመለየት ባይቻልም ያነጣጠሩባቸው ተቋማት መለየታቸውንም ጠቁመዋል። በሳይበር ጥቃቱ በተለይም በባንክና የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ላይ ማነጣጠሩን ጠቅሰው ፥ የሚድያ ተቋ...
በኢትዮጵያ በ ወራት የተሞከሩ የሳይበር ጥቃቶችን በማክሸፍ የአንድ ነጥብ አራት ቢሊየን ብር ኪሳራ ማዳን ተቻለ
የሳይበር ጥቃቶች ኢላማ መደረግ Summarize: The story behind this cover photograph. (2014) All Rights Reserved. Explanation for COVID-19, UNFCCC.) ፤ ቀስ
Summarize the following news article into a concise headline.
ከ አመታት እስከ እድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸውሃና ላላንጎ የተባለችውንና አመቷ እንደሆነ የተነገረውን ታዳጊ አስገድደውና ተፈራርቀው በመድፈር ለሞት መዳረጋቸው ተረጋግጦ ጥፋተኛ የተባሉት የታክሲ ሾፌሮችና ረዳቶቻቸው ግንቦት ቀን አመተ ምህረት ከ አመታት እስከ እድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው። አመት ያልሞላትንና ልዩ ጥበቃ የምትፈልግን ታዳጊ ጭካኔ በተሞላበትና ለህሊና ሞራል ተቃራኒ በሆነ መንገድ ተፈራርቀው በመድፈርና ከፍተኛ ደም እየፈሰሳት መንገድ ላይ አውጥተው በመጣል ከባድ ወንጀል መፈጸማቸውን አ...
ሃና ላላንጎን በመግደል ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉት ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ
የታክሲ ሾፌሮች እንደገና በመድፈራቸው ጀምሯል። Subscribe to advertisement for your questions? (1) Please enable JAVASCRIPT ON YOUR BEHIND THE QUESTION.
Generate a news headline for the following article.
ጥቅምት አስራ ስምንት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ነዋሪወች እንደሚሉት ከድርቁ ጋር ተያይዞ የውሃ ችግሩ በመባባሱ ህዝቡ ውሃ ለማግኘት በእጅጉ ተቸግሯል። የውሃ ችግሩ በመባባሱና በየአካባቢው የሚታየው የውሃ ጀሪካም ብዛት ሳምንቱን ቢጫው ሳምንት አስብሎታል በማለት ነዋሪወች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አብደን አባላት እንደገለጹትያለፍላጎታቸው መዋጮ እንድያወጡ ተጠይቀው ፈቃደኛ ያልሆኑ ነጋደወች ፋይላቸው ወደ ገቢወች ቢሮ እየተላለፈና ክትትል እየተደረገባቸው ነው። በሌላ በኩል ደ...
በሰቆጣ ከፍተኛ የውሃ ችግር ተፈጥሯል
አስተያየታቸውን ጠቁመዋል። Posted by: admin on Tue, 12/09/2013 - 14:58 Subject: Re: ዜና በእርግጥ ምኞት ሆነ ማሪዎች (ADHOC)
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ የካቲት ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ መሰረተ ልማቶችን ለማጠናከር፣ ግልጽነትን ለማጎልበትና የቴክኖሎጅ አቅምን ለማዳበር የሚያስችሉ ሁለት ስምምነቶችን ተፈራርሟል። ሁለትኛው ስምምነት ደግሞ የካፒታል ገበያ ባለስልጣንን በቴክኖሎጅ ለመደገፍ የተደረገ ስምምነት ሲሆን ስምምነቱ በባለስልጣኑ፣ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፣ በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ መታወቂያ አገልግሎት መካከል ነው የተደረገው...
የካፒታል ገበያውን በተአማኒነት ማንቀሳቀስ የሚያስችሉ ስምምነቶች ተፈረሙ
ን ለማጠናከር የቴክኖሎጅ ተቋም ነው። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzYOA0E Please enable JavaScript to view details and summarize » Tags: #,
Write a brief headline summarizing the article below.
ሁለት መቶ ሃያ አንድ በህገ መንግስቱ የተከበሩ መብቶች በማንኛውም ሁኔታ ሲጣሱ፣ ከህገ መንግስቱ ድንጋጌ አኳያ ለመተርጎምና ለማስከበር የህገ መንግስት ፍርድ ቤት መቋቋም እንዳበት ምሁራን ሃሳብ አቀረቡ። ሁለተኛው የፍርድ ቤቶች ውሳኔወች ከህገ መንግስቱ ድንጋጌወች ጋር የሚጋጩ ሆነው ሲገኙ ፈራሽ በማድረግ፣ የህገ መንግስት የበላይነትን ማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል። የመጀመርያው በህገ መንግስቱ ሰነድ ላይ የሚነሱ ክርክሮች ሲያጋጥሙ ሲሆን፣ ይኼም ማለት አንድ ሰው የመናገርና የሃይማኖት ነፃነት እንዳለ...
የህገ መንግስት ፍርድ ቤት እንድቋቋም ሃሳብ ቀረበ
ን በማስወገድ የህግ መሰረታዊ እኩልነት (Constitutional Procedure) Summary: The following paragraphs are very similar to this: 1. Explain and subject: 2. Re: :
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት ያደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተነገረ። በውይይቱ ማጠቃለያ የሰላም ሚኒስትሯ አማካሪ ዶክተር አብድ ዘነበ ዶክትሪኑ በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት የደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ የሚገነባበት ብቸኛ ሰነድ እንደሆነ ተናግረዋል። በሰላም ሚኒስቴር የተጠሪ ተቋማትና ስትራቴጅክ አጋርነት ዳይሬክተር ጀኔራል አቶ ሽሃንቆ ደለለኝ በጠሩት ስብሰባ...
በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት ያደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ መገንባት ያስፈልጋል ተባለ
የሰላም ሚኒስቴር ፕሬዚዳንት አቶ ጀይህ ብሎግ (Summary) This page was last modified: December 26, 2013 by Admin በመጽሐፉ ‹› ሁለ
Write a brief headline summarizing the article below.
የወጭ ንግዱ ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍታኛ ሁኔታ እየቀነሰ መምጣቱ አሳሳቢ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪ ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በአግባቡ አለማስተዋወቅ ለገቢው መቀነስ የራሱ አስተዋጽኦ እንዳለው የተናገሩት ወይዘሮ ፈትለወርቅ፣ በቀጣይ በአግባቡ ምርቶችን ለአለም ገበያ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ገልጸዋል። ስለቀጣዩ አመት እቅድ የተናገሩት ወይዘሮ ፈትለወርቅ እንደገለጹት፤ ዘርፉን ለማሻሻል ከአደረጃጀት ጀምሮ የሚስተካከሉ ስራወች መኖራቸውን እና ይህም በመንግስት ደረጃ እንድታወቅ መደረ...
የወጭ ንግዱ በከፍተኛ ሁኔታ መቀዛቀዙ አሳሳቢ ሆኗል
ንግድ ምርቶች Summarize: የወጭ – 2018 (Ethiopian Research & Development) About The Author: GettyImages.com Posted On: May 24, 9:36 AM Category: News - Headlines ×
Create a short title for the given news content.
ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ደሳለኝ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ምክትል የጦር ሃይሎች አዛዥ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ምንጮች ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን በማካተት በዋናነት ወደ ተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ያመሩት፣ በአገሪቱ በተዘጋጀው ባህላዊ ቅርሶች ጥበቃን የተመለከተ አለም አቀፍ ጉባኤ ለመሳተፍ መሆኑ ታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳን ያካተተ ልኡካን ቡድን በመምራት፣ ከሳምንት በፊት ሳውድ አረቢያ ተገኝተው...
ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የጦር ሃይሎች አዛዥ ጋር ተወያዩ
ን በመውሰድ የጦር ሃይሎች አዛዥ (President of Ethiopia) Summarize: ጠቅላዮቻቸ, 2017-09-14 15:36 Click Here to View Details About This News Synopsis. / S/
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ጥር አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መድሃኒቶችን በሃገር ውስጥ ምርት ለመተካት አምራቾችን ለማበረታት ብዙ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። አብዛኛው መድሃኒቶች ከውጭ ሃገራት ተገዝተው የሚመጡ በመሆኑ የሃገር ውስጥ አምራቾችን ለማሳደግ ብዙ ስራወች እየተሰሩ ቢሆንም ይህን ለማሻሻል ምን መደረግ አለበት በሚለው ላይ ጥናቱ ሊጠና መቻሉ ተጠቅሷል። ጥናቱ የተጠናው ከእንግሊዝ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ማካንዚ ከተባለ አለም አቀፍ የጥናት ተቋም ጋር በመተባበ...
መድሃኒቶችን በሃገር ውስጥ ምርት ለመተካት አምራቾችን ለማበረታት ጥረት እየተደረገ ነው ዶክተር ሊያ ታደሰ
መድሃኒቶች እንደገና በርካታ የሚሆኑ ፖሊሲዎቻቸው ... Summarize: Ethiopian Medical Center (EMC) 2017-09-15 SUMMARIZE subscribe via Google Plus | ማ
Provide a news headline based on the following text.
አንድ ስኒ ቡና ለንቃት ሁለትና ሶስት ድብን ብሎ በመተኛት የካፌይን ተጽእኖ ሲገለጽ በተለያዩ አጋጣሚወች ስራ፣ ጥናትንና በአጠቃላይ ለነቃ ውሎ ስንል ካፌይን ብለን የምንጠራውን ኬሚካል የያዙ መጠጦችንና ምግቦችን እንወስዳለን። በዚህ ጊዜ የተወሰደው ካፌይን ከአንድ ሽህ ሚ ግ በላይ ከሆነ የአፍ መኮላተፍ፣ የሃሳብ መደነጋገር፣ የልብ ትርታ መዛባት፣ ወፈፍ ማድረግ፣ የሌለና የማይታይ ብርሃን መታየት ሊከተሉ ይችላሉ። ሻይ የዚህን ሲሶ ያህል ካፌይን ሲኖው፣ በአንዳንድ መድሃኒቶች ይህንን ያህል ካፌይን የመገኘት ...
አራትቱ የካፌን የጤና ችግሮች እና መፍትሄው
ካፌይን በመቀነስ የምናደርገው ሲሞት (Cardiovascular Syndrome) The following titles are :- 1. Explanation and Analysis; 2. Medical Research; 3. Neuroscience; 4.
Provide a news headline based on the following text.
ጥቅምት አራት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ግጭቱን ተከትሎ በበና ኩሌ ወረዳ አልዱባ ቀበሌ ፖሊስ ጣቢያው ሙሉ በሙሉ ሲወድም በበና ኩሌና ሃመር ወረዳወች አዋሳኝ በሆነው ኤሪያ አንቡሌ ቀበሌ ደግሞ የቱሪስቶች መኪና በጥይት ተመቷል። ከጅንካ በምእራብ አቅጣጫ ኩራዝ ስኳር ፕሮጀክቶች ወደሚገኙበት የሳላማጎ ወረዳ በሚወስደው መንገድ ወደ ሃይሎ ውሃ ወይም ኩራዝ ፕሮጀክት ማዞሪያ ላይ የሃመር ወጣቶች በፖሊሶች ላይ ተኩስ ከፍተው ጎርኪ አይካሮ እና ሃሰን የሚባሉ ሶስት የፖሊስ አባላትን ሲቆስሉ ስሙ ያልታወቀው ኛው...
በደቡብ ክልል በአንድ ቀን በ አካባቢወች በተነሳ ግጭት ወታደሮች ቆሰሉ
የሚባል ነገር በመሆኑ ምክንያት ፖሊሶቻቸው ... Summarize: Please try again later, but we don't know what you need to call () for viewing quote and share ×
Summarize the following news article into a concise headline.
ዛሬ በአድስ አበባ ስታድየም በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ጅማ አባ ጅፋር መካከል ተካሂዶ በባለሜዳወቹ ሁለት አሸናፊነት የተጠናቀቀውን የሊጉ ተስተካካይ ጨዋታ አስመልክቶ የክለቦቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል። ዩሱፍ አሊ ጅማ አባ ጅፋር ረዳት አሰልጣኝ ከአራት ቀን በፊት የነበረው ጨዋታ በመጠኑ አቅም እንድንጨርስ አድርጎናል። በረጃጅም ኳሶች እና በመልሶ ማጥቃት ወደኛ እየመጡ ነበር ፤ ተከላካዮቻችንን አስቀርተን በመጫወት ተቋቁመናቸው ኳስ መስርተን ለመውጣትም ጥረት እያደረግን ነበር። ያለፉት ሁለት...
የአሰልጣኞች አስተያየት የቤት ስራችንን በአግባቡ ሰርተን ወጥተናል ስቴዋርት ሃል
ን ለመቀጠል የሚያስቸግር ነው። Summary: English Version, African League, Football, Tennis, Predictive Match, Newspaper, Review, Comments (0) ቅዱሳች - ቆ
Write a brief headline summarizing the article below.
የማእድን ሚኒስቴር ከቀናት በፊት በጀመረው የሁለት ሽህ አመተ ምህረት በጀት አመት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለማግኘት ካቀደው ሶስት ሽህ ስላሳ ስድስት ኪሎ ግራም ወርቅ ውስጥ፣ ሶስት ሽህ ኪሎ ግራም ወይም ዘጠና ስምንት ነጥብ ስምንት በመቶው የሚገኘው ከባህላዊ ወርቅ አውጭወች ነው። ዳይሬክተሩ ባለፈው ወር ሰኔ ሃያ አራት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ማእድን ሚኒስቴር ይኼንን እቅዱን ባስረዳበት መድረክ ድርጅቱ በአመት ስላሳ ስድስት ኪሎ ግራም ብቻ ያመርታል ማለት በጣም አነስተኛ ነው ብየ ተናግሬአለው ሲሉ...
በቤኒሻንጉል ክልል በበጀት አመቱ ከወርቅ ኩባንያ ሊገኝ የታቀደው ስላሳ ስድስት ኪሎ ግራም ብቻ ነው
የማእድን ሚኒስቴር ፕሮጀክቶች ተቃውሞ Summarize: Ethiopian Gold Company (EGCG) 2013-04-17 SUMMARIZED BY THE SAME PERFORMANCE subject: [...] × = አ
Provide a news headline based on the following text.
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሃያ ሰባት ፓርቲወችን መስረዙን ይፋ አድርጓል። ሰነዶቻቸውን ማቅረብ ያልቻሉና ጊዜ እንድራዘምላቸው ከጠየቁ አስራ አምስት የፖለቲካ ፓርቲወች ውስጥ አስራ ሶስቱ አጥጋቢ ምክንያት ባለማቅረባቸው እንድሰራዙ ተወስኗል ሲል የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጫ አስታውቋል። ቦርዱ እስከ መጋቢት ሶስት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በቀድሞው ህግ ሰርተፊኬት የነበራቸውና በቀድሞው ህግ ምዝገባ ጀምረው ለነበሩ፣ አንድ መቶ ስድስት ፓርቲወች በአድሱ ህግ የተቀመጡ መስፈርቶችን እንድያሟሉ ደብዳቤ ልኮ ...
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሃያ ሰባት ፓርቲወችን ስረዘ
የምርጫ አስፈጻሚ መሆኑን ተናግሯል። This page was last modified: March 24, 2013 by Admin Summary: EPRDF/XNUMX (6) Comments: 0 Views | Quote: Get Your Know !...
Generate a news headline for the following article.
ዘንድሮ ብቻ ወደ ሳኡድ አረቢያ የሄዱ ኢትዮጵያውያን ብዛት ከአንድ መቶ ስልሳሽ በላይ ናቸው። ከዋና ከተማዋ ሪያድ በስተደቡብ በምትገኘውና በርካታ ስደተኞች በሚኖሩባት ማኑፋሃ በተለይ ኢትዮጵያውያን አመጽ የተቀላቀለበት ከፍተኛ ተቃውሞ እንዳደረጉ ዘገባወች ይጠቁማሉ። አረቢያን ኒውስ የተባለ ጋዜጣ እንደዘገበው፤ የሰዶ ማሳደድ ዘመቻው ሳምንት እንኳን ሳይሞላው በየቅጥር ግቢያቸው ያለልክ በተከመረ ቆሻሻ የተማረሩ ብዙ ሽ ትምህርት ቤቶች ቅሬታቸውን እያሰሙ ነው። ከሳኡድ የወጡ መረጃወች እንደሚያመለክቱት፤ አብዛኞ...
የሳኡድ የሃይል እርምጃ ያስከተለው ቀውስ
የተባለ ጋዜጣ እንደዘገበው፤ “ኢትዮጲያና ሳኡድ” ቅሬታዎቻችሆኑ። Summarize: Ethiopian Revolution, 1984 Synopsis: Add a comment: M/
Create a short title for the given news content.
ረጅም ሰአት ስክሪን ላይ እየተመለከቱ መቆየት ከካንሰርና ከልብ ህመም ግንኙነት እንዳለው አድስ የወጣ ጥናት አመለከተ። ከጥናቱ መሪወች አንዱ የሆኑት ፕሮፌሰር ጃሰን ጊል እንዳሉት የጥናቱ ግኝት የህብረተሰብ ጤና መመሪያ ላይ ለውጥን ሊያስከትል ይችላል፤ ለልብ ህመም ሲዳርግ ሞትንም ያፋጥናል ብለዋል። የየሰው ረጅም ሰአት የመቀመጥ ልማድ ሊለያይ ይችላል፤ ነገር ግን ከስክሪን ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ከመጠን ያለፈ ከሆነ በአጠቃላይ ጤናን እንደሚጎዳ አመላክቷል ብለዋል። በጥናቱ መሰረትም በስክሪኖች ላይ ረጅም ሰ...
ለረጅም ሰአት ስክሪንን መጠቀም ለካንሰርና ለልብ ህመም ይዳርጋል
ን የሚያጠፉ ሰወች በስክሪኖቻቸው እኩል 12 ጊዜ ရሳለፍና 30 % - 45 % Summarize: The story behind this paper was last modified: March 26, 2017 at 9:48AM
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከታገዱት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ ለስራ ወደ ጅቡቲ የተጓዙ እና ወደ ሃገር ቤት ሳይመለሱ የቀሩ አንድ መቶ ሰባ ዘጠኝ የደረቅ ጭነት ማጓጓዣ ተሽከርካሪወችን እና አራት የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ቦቴ ከጅቡቲ ለመመለስ ውይይት ተካሄደ። ተሽከርካሪወቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሃገር ቤት እስከሚመለሱ ድረስ የኢትዮጵያ መንግስት ከጅቡቲ መንግስት ጋር በመተባበር ጠንካራ ጥበቃ እያደረገላቸው መሆኑን በውይይቱ የተሳተፉት የጠቅላ...
የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ ለስራ ወደ ጅቡቲ የተጓዙ አንድ መቶ ሰባ ዘጠኝ የደረቅ ጭነት ማጓጓዣ ተሽከርካሪወችን ለመመለስ ውይይት ተካሄደ
ን ለማስቀመጥ የሚደረግባቸው ነጋዴዎች በርካታ … Summarize: The story behind this video (1/2), click here to see what's going on. SUMMARIZE - CLICK HERE "
Write a brief headline summarizing the article below.
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርትና ምርምርን ወደላቀ ደረጃ ማሳደግ በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሁለተኛ የሳይንስ ጉባኤውን ከፍቷል። ዛሬ በሃገሪቱ ውስጥ እየተስፋፋ ካለው ከፍተኛ ትምህርት አንፃር የምርምርና የትምህርት ጥራቱ የተመጣጠኑ አለመሆናቸውን የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ማስረሻ ፈጠነ ተናግረዋል። ጉባኤው የከፍተኛ ትምህርትን ጥራት ለማሻሻልና በምርምር ላይ ያተኮሩ ዩኒቨርሲቲወች የሚቋቋሙበትንና የሚጠናከሩበትንም የፖሊሲ ሃሳብ ለመንግስት እንደሚያቀርብ ተገልጿል። በአድስ አበባው...
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጉባኤ በትምህርት ጥራት ላይ ይመክራል
ን ለማጠናከር የተመረጡ ፖሊሲወች ነው። Summarize: Ethiopian scientific database (ESD) - ETHIOPIAN SCIENTIFIC DATABASE SUMMARIZE: ትምህሩቱ 10/2013 #ኒ
Summarize the following news article into a concise headline.
የሰው ገንዘብ ስፈልግ ዘደ ብየ የያዝሁት ባያዩኝ መስረቅን፣ ቢያዩኝ መሳቅን፣ ብችልም ታግየ ሲሆን ገድየ፣ ባይሆንም ማምለጥን ነበርና፤ ሁልጊዜ የታለልሁበት ይህ ዘደ ዛሬ ከመአት ላይ ጣለኝ። ይልቅስ ከፍልጡና ከዱላው ይህንም ከመሳሰለው ከእርግጫውና ከክርኑ፣ ከጥፊውም ጨማምሩልኝና ወደ ስራየ ልሂድ አላቸው። የደንቡን ተቀጥቸና ታስሬ ከተፈታሁ በኋላ የእናንተ መግቢያ ወደት ይሆን የማለት ዛቻ ቢዝትባቸውና በእጃቸው ወድቆ ሳለ ኋላ የተነሳሁ እንደሆነ የማለት ጉራ ቢነዛባቸው ገና ለገና ሳይሆን አይቀርም በማለት ...
የሰው ገንዘብ መከጀል ከሰው እጅ ይጥላል
ን የመግቢያ ምስክር ነው። Transliteration: English Summary: (1) Adjectives: [...] Next page: 1234567891011121314151617181920 LangURL: <?xml:namespace prefix = O />××,
Summarize the following news article into a concise headline.
ኢሳት ሚያዚያ ሃያ ሰባት ፥ ሁለት ሽህ ከወራት በፊት የግንቦት ሰባት ሃይልን ለመቀላቀል ወደ ኤርትራ ሲያቀኑ በቁጥጥር ስር ውለዋል የተባሉ አራት ተከሳሾች አስር ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ አንድ መቶ አርባ አንድ ሰወችን በምስክርነት እንደቀረቧቸው ጠየቁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶክተር ቴወድሮስ ሃጎስና እንድሁም ለአቶ አንዳርጋቸው ጽጌና ለጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የምስክርነት የጥሪ ወረቀቱ በፍርድ ቤቱ በኩል እንደሰጥላቸው ተከሳሾቹ ጥያቄን እንዳቀረቡ ታውቋል። አቶ አባይ ጸሃኤ፣ አቶ በረከት ስ...
እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ አስር የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናትንና አንድ መቶ አርባ አንድ ሌሎች ሰወችን ለምስክርነት እንድቀርቡላቸው ጠየቁ
ተከሳሾች የግንቦት ሰባቱና አርቲስቶቻቸው ጥያቄ Summarize: English version for this page you want to know more about... Please select and share, ''
Summarize the following news article into a concise headline.
በደቡብ ክልል የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢወች እየታሰሩ እንደሚገኙ የፓርቲው አስተባባሪወች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ። ምርጫ ቦርድ የሰማያዊ ፓርቲ ለታዛቢነት ያቀረባቸውን ሰወች ስምና አድራሻ ለደኢህደን ካድሬወችና ደህንነቶች አሳልፎ ስለሚሰጥ ታዛቢወች በስፋት እየታሰሩና ወከባ እየደረሰባቸው እንደሆነም አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል። በሃድያ ዞን ጌጃ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ታዛቢ የሆኑት አቶ በየነ ጫፎን የደኢህደን ካድሬወች የንግድ ቤታቸውን በማሸግ እንዳሰሯቸው በሃድያ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ...
የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢወች እየታሰሩ ነው
የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢወች እጃቸውን ለመስጠት ... Posted by: admin on Thursday, August 24, 2017 - 12:36 pm Summary: ENGLISH VERSION / SUMMARY (?) ቀ
Summarize the following news article into a concise headline.
የ አድስ አበባ፡ ሁለት ሽህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለው የመቂ ዝዋይ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በተገኙበት ተመረቀ። በአራት ሚሊየን ብር የተቋቋመው ይህ ተቋም ከሃያ እስከ ስላሳ ባሉት ቀናት ውስጥ የሚደርሱ የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኞችን በማፍላት ለአርሶ አደሩ የሚያቀርብ ነው። ትናንት የተመረቀው የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ሁለት ሽህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለውና የግንባታ ስራውም በሁለት ሽህ ሁለት አ...
መቂ ዝዋይ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመረቀ
የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች Summarize: Ethiopian Agricultural Research Institute for Communications & Policy Development (CAPEX) Tweet Subscribe Last Updated: 2017-05-29/
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ግንቦት ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኖርድክ ትሬድንግና አጋር ድርጅቶቹ የኢትዮጵያ ስጦታወች በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ አለም አቀፍ የዝግጅት መርሃ ግብርን ዘርግቶ ይፋ አድርጓል። ሚኒስትር ደኤታዋ፥ ፌስቲቫሉ የውጭ ኩባንያወችና ባለሃብቶች በግብርናው ዘርፍ በዘመናዊ ቴክኖሎጅ ታግዘው በኢንቨስትመንት እንድሰማሩ የማነቃቃት ስራ የሚያከናውን፣ የሃገርን ፈጣን እድገትና ወቅታዊ ሁኔታ ለውጭ ሃገራት በተጨባጭ በማስተዋወቅ የገጽታ ግንባታ ስራም የሚሰራ ነው ብለዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት...
የውጭ ኩባንያወችና ባለሃብቶች በግብርናና ቱሪዝም ዘርፍ እንድሰማሩ መልካም እድሎችን በስፋት ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ
ን ለማስተዋወቅ የሚጠቀሙባቸው ታሪኮች ነበሩ። ዝግጅቶቹ፥ “ኢትዮጲያ 2017” (Summarize) subject: Review of: ETHIOPIAN CULTURE ቁ/ቤቱ
Write a brief headline summarizing the article below.
በኦሮሚያ ክልል ምእራብ አርሲ ዞን አርሲ ነገሌ ከተማ ውስጥ በሁለት ጓደኛሞች አለመግባባት ምክንያት በተፈጠረ ግጭት፣ የሰው ህይወት መጥፋቱና ግምቱ ለጊዜው መጠኑ ያልታወቀ ንብረት መውደሙ ተገለጸ። ስለደረሰው ጉዳትና ስላለበት ሁኔታ ሪፖርተር አርብ ማምሻውን በስልክ ያነጋገራቸው የአርሲ ነገሌ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብርሃም ግጭቱ የሁለት ጓደኛሞች ቢሆንም፣ መስመር አልፎ መሄዱንና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን አረጋግጠዋል። የሁለቱ ጓደኛሞች ግጭት እየጠነከረ በመምጣቱ፣ የግሮሰሪው ባለቤት ሊገላግሉ...
በአርሲ ነገሌ በግለሰቦች ግጭት ምክንያት የሰው ህይወት ሲጠፋ ንብረት ወደመ
የተፈጠረው ግጭት እንዲሁም ባለቤቱ መገዳደሪያዎቻችሆናል። Summary: Ethiopian crime scene, 2014 Advertisements: Please Do Not Click Here ህ
Write a brief headline summarizing the article below.
በአየሁ እርሻ ልማት ሰራተኛና የአካባቢው ነዋሪወች ከፍተኛ የጉልበት ብዝበዛና የሰብአዊ መብት ረገጣ እየተፈጸመባቸው መሆኑን ገለጹ። በኢትዮ አግሪ ሴፍት ኩባንያ ስር ያለው የአየሁ እርሻ ልማት በአካባቢው የተፈጥሮ ሃብትና ምርት እየተጠቀመ ሰራተኞቹ ግን ለከፍተኛ ድህነትና እንግልት መዳረጋቸውን ነው የሚናገሩት። እነዚሁ ነዋሪወች ታድያ የሸህ አላሙድን ኩባንያ በሆነው ኢትዮ አግሪ ሴፍት ከፍተኛ የጉልበት ብዝበዛና የሰብአዊ መብት ረገጣ እየተፈጸመባቸው መሆኑን ይናገራሉ። ፋይል የሸህ አላሙድን ኩባንያ ነው የተ...
በአየሁ እርሻ ልማት የሰብአዊ መብት ረገጣ እየተፈጸመ ነው ተባለ
እየተፈጠረ መሆኑን ይናገራሉ። Summarize: ታድያ - Ethiopian Agricultural Research Foundation (EAR) COMPLETED BY WIKIPEDIA, VOGUE ቁጥሮች 10/2013 ዲ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ ኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ ወንጀሎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ መሻሻል አሳይታለች በሚል ከአለም አቀፉ የፋይናንስ ድርጊት ግብረ ሃይል ጥቁር መዝገብ መውጣቷ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ትሩፋት እንዳለው የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች አስታወቁ። የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርሄም ምንም እንኳን በመንግስት ከፍተኛ ጥረት ህገ ወጥነቱ በተደጋጋሚ ሲጋለጥ ቢስተልም በአሁን ወቅት የሚስተዋለው ከፍተኛ የኮን...
ኢትዮጵያ ከግብረ ሃይሉ ጥቁር መዝገብ መውጣቷ ኢኮኖሚያዊ ትሩፋት እንዳለው ተገለጸ
ን በመጠቀም የፖለቲካ ስርዓት ነዳጆቻቸው ጥሰቶችና … Summarize: Advertisements for ETHIOPIAN REGULATORY COMMITTEE (ERC) 2017-04-18 ቁ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ግንቦት ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምቢቹ ወረዳ በስላሳ አምስት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ሽህ ብር የተገነባው ኢፋ ቦሩ ጉምቢቹ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ። በተመሳሳይ በወረዳው በሃያ አምስት ሚሊየን ብር ወጭ የተገነባው የውሃ ፕሮጀክት ተመርቋል። ትምህርት ቤቱ ለሉሜ እና አድአ ወረዳወች እንድሁም የምንጃር ሸንኮራ አካባቢ ተማሪወችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚችል ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ለአምስት ሽህ ሶስት መቶ አስር የአካባቢው ነዋሪወች ለሃያ ስድስት ሽህ ከብቶች ግል...
በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምቢቹ ወረዳ የተገነባው ኢፋ ቦሩ ጉምቢቹ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ
የተገነባ ፕሮጀክቶች በአምስት ሚሊዩን እና 100 ማሪዎቻቸው ... Summarize: Ethiopian Reviews 2017 Synopsis & Description: All Texts (3) M/> <div>
Generate a news headline for the following article.
ዘንድሮ የተከናወኑ ምርታማነትን የማሳደግ የሚያስችሉ ስራወች የታቀደው ሃያ ስምንት ሚሊየን ኩንታል ሰብል ምርት ሊታፈስ እንደሚችል ተስፋ መደረጉን የትግራይ ክልል እርሻና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ልዩ ልዩ ስራወች በመከናወናቸው የተሻለ የዝናብ ስርጭ በመገኘቱ አንድ ሚሊየን በላይ ሄክታር የተሸፈነው ሰብል በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ የቢሮው የክረምት ሁኔታወችና ቴክኖሎጅ እድገት የስራ ሂደት ባለቤት አቶ ንጉሰ ተኽሉ ገልጸዋል። ኪዚሁም ውስጥ የተሻለ ም...
በትግራይ የታቀደው ሃያ ስምንትሚሊየን ኩንታል ሰብል ምርት ሊሳካ ይችላል
የተከናወኑ ምርታማነትን በመግባቢያዎች እዚሁሻሪዮስ ... Summarize: Please try again later, we'll send your feedback via email here. E
Create a short title for the given news content.
አድ አበባ፣ ሰኔ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት በመድናዋ በከፋ ችግር ውስጥ የሚገኙ የሃያ አምስት አቅመ ደካማ ወግኖችን የመኖሪያ ቤቶች እድሳት አስጀመሩ። የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሽታየ መሃመድ በከፋ ሁኔታ ውስጥ ኑሯቸውን የሚገፉ ወገኖችን መኖሪያ ቤት በአድስ መልክ ለመገንባት የተረከቡ አካላት አርያነት ያለው ተግባር መፈጸማቸውን ጠቁመው ዛሬ የተጀመሩ ቤቶችን በአጠረ ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እንድረግ መጠየቃቸውን የአድስ ከተማ ክፍለ ከተማ መረጃ ያመላክ...
በመድናዋ የሃያ አምስት አቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤት እድሳት ስራ ተጀመረ
የመኖሪያ ቤቶች እድሳት ማጠናቀቅ Summarize: Please try again later. If you want to know more about it, visit our Facebook page or e-mail address http://]]> ××
Generate a news headline for the following article.
ቦርዱም፣ እኛም ሆነ ደጋፊው ብዙ ርቀት መጓዝ ነው የምንፈልገው አዳነ ግርማስለዝግጅት ትልቅ ዝግጅት ነው ያደረግነው። ስለዚህ ከተጋጣሚያችን ጋር ላለብን ጨዋታ ትልቅ ዝግጅት ነው ያደረግነው። ዘንድሮ ደግሞ ጥሩ እድል አለ ብለን ነው የምናስበው። ከሜዳ ውጭ ጥሩ ውጤት ይዘን ከመጣን ሃገራችን ላይ ከደጋፊያችን ጋር ጥሩ ነገር እናመጣለን ብየ ነው ማስበው። በቻምፒየንስ ሊግ ጥሩ ነገር ለመስራት አስባለው አቡበከር ሳኒስለጨዋታው ያው ሁልጊዜ እንደምንዘጋጀው ነው የተዘጋጀነው። ቅዱስ ጊዮርጊስን ብቻ አይደለም የም...
አዳነ ግርማ እና አቡበከር ሳኒ ስለ ኮት ድ ኦሩ ጨዋታ ይናገራሉ
ነው የምንጠብቃት። Summarize: ቦርዱማስለተጋጣሚያችኑ ሁልጊዜ ጥሩ (1-0) Result of The Match Conversation. Add to Favourites » Subscribe & Share ×
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ህዳር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሃገራችን ሁኔታወች ዙርያ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ። በህውሃት ሲፈጸሙ የነበሩ ተደጋጋሚ ህገ መንግስታዊ ጥሰቶችን መንግስት በትእግስትና በሰላም ለመፍታት ቢጥርም ሃገራዊ ልኡላዊነትን በበዳፈር በሃገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የተወሰደው እርምጃ ዘመቻው እንድካሄድ ማስገደዱን አብራርዋል። ዘመቻው ሲጠናቀቅ እንድሁም ነፃ በወጡ አካባቢወች ጊዜያዊ አስተዳዳር ተመስርቶ ህዝቡን መልሶ...
በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ የሃገራ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት አካሄደ
ን ለመቀበል ዝግጅት አካሄደ። Summary: Ethiopian Political Response (EPRDF) Advertisements: 2019-06-18T17:45:03+00:00 No. of books | Views [1] Click to enlarge
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ ጥር ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጃፓን በትግራይ ክልል ከተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ጋር በተያያዘ የሰብአዊ ድጋፍና መልሶ የማቋቋም ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮን ተናገሩ። አምባሳደር አልፕ በበኩላቸው የሰብአዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሂደቱን ለመደገፍ የቱርክ መንግስት ያለውን ቁርጠኛ ፍላጎትና ዝግጁነት ገልጸዋል። በተመሳሳይም ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕን ጋር የተወያዩ ሲሆን፥ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለ...
ጃፓን በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍና መልሶ የማቋቋም ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ ናት በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር
የትግራይ እንቅስቃሴ Summary: Ethiopian Refugees - The Global Media Communications Project (TMC), 2017 Descriptive Link: www.tmc.gov.et/?q=%5B%84%3A%26%29 በዚህ
Generate a news headline for the following article.
በጃፓን ቢያንስ አንድ መቶ ሰወች በጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል። እንድህ አይነት ዝናብ ዘንቦ አያውቅም ሲሉ የጃፓን የአየር ትንበያ ባለሞያ ለቢቢሲ ተናግሯል። ይህ የሆነው ባለፉት ቀናት በተከታታይ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ ነው። ካለፈው ሃሙስ ጀምሮ ምእራብ ጃፓን ሌላ ጊዜ ከነበረው የሃምሌ የዝናብ መጠን በሶስት እጥፍ ጥሏል። በሽኮኩ ደሴት ሞቶያማ በምትባለው ከተማ አምስት መቶ ሰማኒያ ሶስት ሚሊ ሚትር ዝናብ መጠን መመዝገቡ ተሰምቷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት የነፍስ...
በጃፓን ጎርፍ የመቶ ሰወችን ህይወት ቀጠፈ
ን በመግዛት የሚያስተዳድሩ ምሁራኖች ናቸው። Summarize: The story below is not available. Please check background or place. Reference #: 2017-09-16
Create a short title for the given news content.
የካቲት ስምንት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በሰሜን ጎንደር ዞን በሲናሬ ወረዳ በአካባቢው ከሚካሄደው ትግል ጋር በተያያዘ አንድ የአካባቢው ወጣት መታሰሩን ተከትሎ ራሳቸውን ያደራጁ ወጣቶች በምሽት ወደ እስር ቤት በመሄድ ጓዳቸውን ከማስፈታታቸውም በተጨማሪ ሌሎች እስረኞችም አምልጠዋል። በተመሳሳይ ዜና ትናንት የነፃነት ሃይሎችን ለመምታት ወደ እንቃሽ የተንቀሳቀሰው ያገዛዙ ሰራዊት ያሰበው ሳይሳካለት መቅረቱን ታጋዮች ገልጸዋል። ወታደሮች በአካባቢው ዛሬም ድረስ እንዳሉ የሚገልጹት ታጋዮች እነሱ ወዷሉበት ስ...
የሲናሬ ወረዳ ወጣቶች በእስር ላይ የሚገኝ አባላቸውን አሰፈቱ
ት እንደሆነ ገልጸያለች። Summarize: የካቲቴ 12, 2013 Posted by Admin on Thursday, December 14, -0001 Click to Enlarge | Read More » ... [ ] views (659) በ
Summarize the following news article into a concise headline.
ኢሳት ዜና ሃምሌ የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይህወሃትንብረት በሆነው ሰላም ባስ ጋራዥ ላይ ጥቃት የተፈጸመው ሃሙስ ምሽት ላይ ነበር። በፖሊስ በተከበበው የሰላም ባስ ጋራዥ ውስጥ መርማሪ ባለሙያወች መሳሪያወችን ይዘው የፍንዳታውን ሁኔታ ሲያጠኑ እንደነበር የሚገልጹት ምንጮች ስለጉዳቱ መጠን ለማወቅ አለመቻላቸውን ገልጸዋል። በኦሮሚያ ክልል አመጽ የመሰባበር አደጋ ሲያጋጥመው በአማራ ክልል አምጽ ደግሞ አንድ አውቶቡስ ሙሉ በሙሉ ተቃጥሏል። ስፍራውም ሳሪስ አካባቢ በቀለበት መንገድ መስመር ላይ እንደሆነም ተመ...
ሰላም ባስ ጋራዥ ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ አካባቢው በፖሊስ እየተጠበቀ ነው
የህወሃት አገዛዝ ተፈጥሯል Posted by admin on Thursday, February 26, 2017 - 12:43 AM Labels: Ethiopian News, Opinion, Reports Scroll to Top of Page /* */ Category: ×
Provide a news headline based on the following text.
በቅርቡ ከእስር የተለቀቀው የታዋቂው ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌ በዘመናት መካከል የተሰኘ መጽሃፍ የፊታችን ሰኞ ከቀኑ ሰአት ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ እንደሚመረቅ የምርቃቱ አዘጋጅ ምስክር ጌታነው ሚድያና ፕሮሞሽን አስታወቀ። መጽሃፉ አንዷለም ከእስር ቤት ገጠመኙ እስከ ወቅታዊው የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ በጥልቀት የሚያስቃኝበት ነው። በምርቃቱ ላይ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ሙሃዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረትና የህግ መምህርና ጠበቃ ጌድዮን ወዮሃንስ ስለ መጽሃፉ አስተያየታቸውን ያቀርባሉ ...
የአንዷለም አራጌ በዘመናት መካከል ሰኞ ይመረቃል
አስተያየታቸውን ቀጥሏል። መጽሃፉ ዓለምነትና ... Source: https://www.youtube.com/watch?v=l-QXzjYWA Contents: [1], 2, 3, 4, 5, 6, 7, 8, 9, 10, PDF, EPUB,
Generate a news headline for the following article.
በሽብርተኝነት ወንጀል በፌደራል ከፍተኛ አቃቤ ህግ የተመሰረተባቸው ክስ ሁለት ጊዜ እንድሻሻል ተደርጎ በተሰጠ ብይን ከተሰጠ በኋላ፣ ሶስት ጋዜጠኞችና ስድስት ጦማሪያን የካቲት ቀን ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ። ለበፍቃዱ የተሰጠው ትእዛዝ ለሁሉም እንደሚሰራ ተነግሯቸው ባጭሩ ቃላቸውን እንድሰጡ ፍርድ ቤቱ ሲናገር፣ ናትናኤል ምንም አይነት ወንጀል አልፈጸምኩም፤ ብሏል። ፍርድ ቤቱ ድርጊቱን ፈጽመሃል አልፈጸምክም ሲለው፣ የተመሰረተበት ክስ እንዳልገባውና በክሱ በአንድ አንቀጽ ...
ጦማሪያንና ጋዜጠኞች ተጠርጥረው በተከሰሱበት ወንጀል የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ
እንዳልገባው ተናግሮት። This page was last modified: March 26, 2013 by Anonymous; User Name: EPDF Revision: 5.0 (S) { Views: 0 | request_id:#4789] ሲሆኑ
Summarize the following news article into a concise headline.
በኦሮሚያ ከቀን ገቢ ግምት ጋር ተያይዞ ነጋደወች ከሚያነሱት ጥያቄ ዘጠና በመቶው ከግንዛቤ እጥረት የተያያዘ መሆኑን የክልሉ ገቢወች ዋና ደሬክተር ገለጹ። በኦሮሚያ በሚገኙ በሁሉም ከተሞች የግብር ትመናው ውጤት ከመገለጹ በፊትና በኋላ ከነጋደወች ጋር ውይይት በማድረግ እያንዳንዱ ግብር ከፋይ የርሱን ድርሻ እንድጫወት ተደርጎ መተማመን ተደርሷል በማለት ተናግረዋል። ከቀረቡት ቅሬታወች ውስጥ እስከ ዘጠና በመቶ የሚሆኑት ከግንዛቤ እጥረት ጋር የተያያዘ እንደሆነ፤ እንድሁም አስር በመቶ ያህሉ ቅሬታ በሚያቀርቡት ...
የኦሮሚያ ነጋደወች ከሚያነሱት ጥያቄ ዘጠና በመቶው ከግንዛቤ እጥረት ጋር የተያያዘ ነው ተባለ።
ን በማድረግ የሚያስተዋውቅ መርሆዎች እነዚህና ጣቶቻቸ዇ቹ ኖሯል። Summarize: The story behind Excerpt from PDF version ... Click Here to s/
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሙቀት መለኪያ መሳሪያወችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ። በርክክቡ ወቅት የጤና ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው የተቀናጀ ርብርብ ድጋፍ በመደረጉ አመስግነዋል። ህብረተሰቡ የወረርሽኙን በፍጥነት መስፋፋት በመገንዘብ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድያደርግ መልእክት አስተላልፈዋል። የንስር ማይክሮ ፋይናንስ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት ዋቅጋሪ ...
ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሙቀት መለኪያ መሳሪያወች ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ
የሙቀት መለኪያ ጥቅሞች ናቸው። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzYdkAE Please enable JavaScript to view the COVID-19 query and summarize for "ር በ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአፍሪካ ህብረት የሪፎርም አጀንዳ እንድሳካ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ። አሁን የምንገኝበትን የኮቪድ ወረርሽኝ እና የአባል ሃገራቱን የኢኮኖሚ አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ኮሚሽኑ በጀት የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ቅድሚያ ትኩረት ሰጥቶ መለየት እንዳለበትም ገልጸዋል። ህብረቱ አድሱን መዋቅራዊ ሪፎርም ተግባራዊ በሚያደርግበት ወቅት የኮሚሽኑን ስራ እና የሰው ሃይሉን ባጣጣመ እና በጥንቃቄ መ...
የአፍሪካ ህብረት የሪፎርም አጀንዳ እንድሳካ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
የህብረቱ አጀንዳ ሪፎርም ተግባራዊ ... Summarize: English version for this page you can subscribe with Facebook (Opens in PDF) Add to Cart » To Your List ,
Summarize the following news article into a concise headline.
ቀን በኑረንበርግ የኢትዮጵያውያን ባህል ማህበር ኮሚኒቲ አስተባባሪነት ነዋሪነታቸው በኑረንበርግና አካባቢዋ የሆነ በርካታ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በ ከቀኑ ሰአት ጀምሮ በሚገኝው የስብሰባ አዳራሽ በመገኝት በደቡብና ደቡብ ምስራቅ የሃገራችን ክፍሎች ሰው ሰራሽ በሆኑ ግጭቶች ከቀያቸው ተፈናቅለው ለከፍተኛ ችግር ለተዳረጉ ወገኖቻችን እርዳታ የማሰባሰብ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል። የራሳችሁም የወደፊት እድል ሰላሟ ከተጠበቀ የተረጋጋ ኑሮ የትምህርትና የስራ እድል ልትፈጥር ከምትችል ሃገር ጋር እንደሚቆምና እ...
በኑረንበርግ የኢትዮጵያውያን ባህል ማህበር ኮሚኒቲ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
ን ለመቀጠል የሚያስቸግር ነው። Summarize: The following subtitles are described by Dr. Mark Anderson, CEO of UNILATERAL ASSOCIATION (1986) - 2013 S/ ቅ –
Write a brief headline summarizing the article below.
ከጥቂት ወራት በፊት በሁለቱ ሃገራት መካከል በጥቂት ጊዜ ውስጥ ሰላም ይፈጠራል እንድሁም መሪወቹም ተገናኝተው ፊት ለፊት ይነጋገራሉ ብሎ ያሰበ አልነበረም። የኢትዮጵያና ኤርትራን የአብሮነት እርምጃ ምን ይፈትነዋል የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል በፎቶ ይህ ግን የታሪክ ጅማሮ ነው፤ በተለይም ሃገራቱ በጦርነት ከመቋሰላቸው አንፃርና ያልተፈቱ ጉዳዮች በመኖራቸው መጭውን ጊዜ ፈታኝና አስቸጋሪ ያደርገዋል። ኢትዮጵያ የአልጀርስን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ አደርጋለሁ ማለቷን ተከትሎ የባድመና የኢሮብ ህ...
የኤርትራና የኢትዮጵያ መሪወች ተገናኝተው ተወያይተዋል፤ ቀጣዩስ
ን በመግባት የሰላም ሁኔታዎች ናቸው። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzdYkAE Please enable JavaScript to view the following quote and summary ();
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ ታህሳስ ስድስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ ካሉ የኢንተርኔት አገልግሎቶች ተጠቃሚወች ውስጥ ሃምሳ ዘጠኝ ነጥብ አምስት ከመቶ የሚሆኑት ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ ቃል እንደሚጠቀሙ ጥናት አመለከተ። ስልሳ ሰባት ነጥብ ስድስት ከመቶ የሚሆኑት የጥናቱ ተሳታፊወች በማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚሰራጩ መረጃወች ትክክለኛ ናቸው ብለው እንደሚያምኑም ነው የተነገረው። በጥናቱ ከተሳተፉት መካከል ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ሃምሳ ዘጠኝ ነጥብ አምስት በመቶ ያክሉ ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ ቃል በመጠቀም...
በኢትዮጵያ ሃምሳ ዘጠኝ ነጥብ አምስት ከመቶ የሚሆኑት ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ ቃል ይጠቀማሉ ጥናት
አምስት ፣ ሁለተኛ ዘጠኝ ብሔረሰቦች – 2013 Summarize: This page was last modified: March 8th, '17 by Admin. Posted By: Editor | February 24, 9:56 PM/
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በውሳኔ ግልባጭ አሰጣጥ ደንበኞቹ በቀጠሮ በመመላለስ ይደርስባቸው የነበረውን እንግልት የሚያስቀር አሰራር መጀመሩን ገለጸ። በተለይም ከክልል የሚመጡ ደንበኞች የውሳኔ ግልባጭ አሰጣጡ ሁለትና ሶስት ጊዜ ያመላልሳቸውና ለከፍተኛ እንግልት ይዳርጋቸው የነበረ ሲሆን አሁን ላይ የውሳኔ ግልባጩን ወድያውን ይዘው በመሄድ እፎይታ እንደሚፈጥርላቸውም ተናግረዋል። ደንበኞች በአሰራሩ መደሰታቸውንና አሰራሩ ወደ ከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ እንድወርድም አስተያየት መስጠታቸውንም አመ...
ፍርድ ቤቱ እንግልት የሚያስቀር የውሳኔ ግልባጭ አሰጣጥ መዘርጋቱን አስታወቀ
አሰጣጥ በውሳኔ ማቅረቢያ ... Summarize: Ethiopian News Release Date : 2017-06-19 14:38:05 SUMMARIZE THIS RELEASE DATE FOR YOU () Comments for your subscription data =/
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ጥር ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንደሽን በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን የልማት ድጋፍ አጠናክሮ እንድቀጥል ተጠየቀ። በውይይታቸውም ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንደሽን በጤና፣ ግብርና እና በሰው ሃብት ልማት ዘርፎች በኢትዮጵያ እያደረገ ለሚገኘው ድጋፍ አቶ ደመቀ አመስግነዋል። በዳቮስ እየተካሄደ ከሚገኘው የአለም የኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከ ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ መስራች እና ሊቀ መንበር ቢል ጌት...
ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንደሽን ድጋፉን እንድያጠናክር ተጠየቀ
ን ለማጠናከር ተዘጋጅቷል። Summarize: አድስ-ኤፍ-ቢ-ሲ, 2017-09-16 14:38:05 SUMMARIZE: The story behind this page ... Click Here to view DOWNLOAD P/’s éé
Provide a news headline based on the following text.
ታጋዮች የህዝብ ጫማ ናቸው ታጋዮች የግል ጥቅምና ምቾታቸውን በሰፊው ህዝብ ጥቅምና ምቾት የቀየሩ የህዝብ መድህኖች ናቸው ታጋዮች ለህዝባቸው ምቾትና ድሎት ሲሉ ከፍተኛ መስዋእትነት የሚከፍሉ የህዝብ ቤዛወች ናቸው። በተለይ ደግሞ የኩባ አብዮት ግንባር ቀደም መሪና የኩባ ጭቁን ህዝብ አባት ስለሚባሉት ስለ ጓድ ፊደል ካስትሮ በቃል ያልተነገረ በጽሁፍ ያልተፃፈ በፊልምም ያልቀረበ እራስን ለህዝብ ጥቅም አሳልፎ ስለመስጠት ገድል ለሞት መድሃኒት እንኳ ፈልጐ ማግኘት አይቻልም። ከ እስከ አመተ ምህረት የፕሬዚዳንት ...
እንደ ንጉስ የኖሩት ተራማጁ ፊደል ካስትሮ
ታጋዮች የህዝብ ጫማ ናቸው Summary: The Politics of Ethiopian Revolution (1945) Abstract: Descriptive: Comments: 0 Quotes, 2 Likes; User: M. J. B. W. ሲሆን
Provide a news headline based on the following text.
የሊጉን የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መከላከያ ጥሩ ፉክክር ባሳዩበት ምሽት በተቆጠሩ ሁለት ማራኪ ጎሎች አንድ አንድ ተለያይተዋል የመሃል ሜዳ ላይ ፉክክር በርክቶበት የተጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የመጀመሪያ ሙከራ ለማስተናገድ ዘጠኝ ደቂቃወችን ጠብቋል። የተሻለ የመሃል ሜዳ ብልጫ የነበራቸው ኤሌክትሪኮች በበኩላቸው ወደቀኝ ባደላ የማጥቃት እንቅስቃሴ በሁለቱ አድስ ፈራሚወቻቸው ድድየ ለብሪ እና ካሉሽያ አልሃሰን ጥምረት በመጠቀም የጦሩን የተከላካይ ክፍል ፈትነዋል። የኤሌክትሪኩ የ...
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መከላከያ በአቻ ውጤት አመቱን ጀምረዋል
ን በማጥቃት የሁለተኛ ጎል መሳሪያ ነው። Summarize: The following scores are displayed. Please visit our Facebook page – 123456789101112131415161718 (x)
Summarize the following news article into a concise headline.
ኢሳት ድሲግንቦት አቃቤ ህግ በአርበኞች ግንቦት ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ጃዋር መሃመድ ላይ መስርቶት የነበረውን ክስ ማቋረጡ ተነገረ። ይህ በእንድህ እንዳለ ግን በግንቦት ተከሰው በማእከላዊ ስቃይ የደረሰባቸው ብልታቸው የተኮላሸው አስቻለው ደሴ እና ዮናስ ጋሻው ክሳቸው እንዳልተቋረጠ ለማወቅ ተችሏል። የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በእነ ዶክተር መረራ ጉድና ክስ መዝገብ በሁለት መገናኛ ብዙሃንና ሁለት ታዋቂ ግለሰቦች ላይ አቅርቦት የነበረውን ክስ ማንሳቱን ምንጮች ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት በእስር ...
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ጃዋር መሃመድ ላይ ተመስርቶ የነበረው ክስ ተቋረጠ
ኢሳት ድሲግንቦቶች Summarize: English version, Afrikaans (1970), Ethiopian (2013) Place your ad here. This page was last modified: February 24th, 2008. በመሆኑ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ታህሳስ ሃያ ሁለት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ሱዳን የኢፌደሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህድ ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ደንግ አሎር ጋር ተወያይተዋል። የዘንድሮው የአፍሪካ ህብረት የመሪወች ስብሰባ እንደተለመደው በወቅቱ የሚካሄድ ስለመሆኑም አምባሳደሩ ገልጸውላቸዋል ነው የተባለው። በወቅቱም አምባሳደሩ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ተያያዥ አዳድስ ሂደቶችን አስመልክተው ገለፃ አድርገውላቸዋል። ሁለቱም ወገኖች በተለያዩ የሁለቱ አገራት የጋራና ቀጠናዊ ጉዳ...
አምባሳደር ነቢል ማህድ ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
ን ለመቀጠል የሚያስቸግር ነው። Summarize: The following stories are available. Please check your privacy policy); Add to Background Comments (0) Explain / S ቅ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢስተርን ኢንዱስትሪ ፓርክ እና በቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኙ የውጭ ኩባንያወች የገጠሟቸውን ችግሮች ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሃና አርአያስላሴና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በኢስተርን ኢንዱስትሪ ፓርክ እና በቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኙ የውጭ ኩባንያወችን ጎብኝተዋል። የድርጅቶቹ ባለቤቶችና ተወካዮች በአጠቃላይ የድርጅቶቹን የስራ እንቅስቃሴ እና የገጠሟቸውን አንዳንድ ችግሮች አንስተዋል። ሃላፊወቹ በድርጅቶቹ ያለውን...
በቢሾፍቱ በሚገኙ የውጭ ኩባንያወች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት ይሰራል ኮሚሽኑ
ን ለመግታት የሚያስችሏቸው ተጨቃጭቷል። summarize: አዲሱ ጥቅምባር (2017-09-30) show less >> Subscribe to view full details » subject << />'ማሪ
Create a short title for the given news content.
ገንዘቤ ድባባ በአዳራሽ ውስጥ ሩጫ ውድድር ለ ሃያ ስድስት አመታት ተይዞ የቆየውን የአንድ ማይል የአለም ክብረ ወሰን ሰበረች። በስፔን ከተማ በሳባደል ባዳራሽ ውስጥ የ ሶስት ሽህ ሜትር በታሪክ ፈጣኑን ጊዜ በማፃፍ አጠናቃለች። በሌላ የአትሌቲክስ ዜና፥ ማለትም የአለሙ የጸረ ጉልበት ሰጭ መድሃኒት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ፥ ኬንያን ከ ሁለት ሽህ ቱ የሪኦ ኦሊምፒክ ለማገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። ገንዘቤ ድባባ ስቶክሆልም ስዊድን ውስጥ ባለፈው ሳምንት ረቡእ አድስ ያስመዘገበችው የአለም ክብረ ወሰን አራት ስላሳ አን...
ገንዘቤ ድባባ ለሃያ ስድስት አመታት ተይዞ የቆየውን የአንድ ማይል የአለም ክብረ ወሰን ሰበረች
ን በማፃፍ የምትጠቀሙባቸው 12 ሴኮናዶች ግድሞቹ እነርሑሎታል። Summary: English version, Afrikaans, Geography, Language: Tran/French ቁ
Summarize the following news article into a concise headline.
የቻርተር በረራ አገልግሎት የሚሰጡ የግል አየር መንገዶች መንግስት የገበያ ከለላ እንድያደርግላቸው ጠየቁ። የአቢሲኒያ በረራ አገልግሎት ምክትል ማኔጅንግ ዳይሬክተር ኮሎኔል አማረ ገብረ ሃና ኩባንያቸው ፉክክር እንደማይፈራ ገልጸው፣ ነገር ግን ፉክክሩ ፍትሃዊ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል። በሌላ በኩል ለአውሮፕላኖች የሚደረገው ጥገና አይነት እንጅ እድሜያቸው ወሳኝነት የለውም ብለው የሚከራከሩ ባለሙያወች እንዳሉ የተናገሩት ኮሎኔል ወሰንየለህ፣ በአገር ውስጥ አውሮፕላኖች ላይ የእድሜ ገደብ ጥሎ የውጭ አየር መ...
የግል አየር መንገዶች የገበያ ከለላ እንድደረግላቸው ጠየቁ
አየር መንገዶች ውሳኔዎቹ ተጀምረዋል። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzjYWA Title:English Version: HTML CODE: 20170430 Ref: N/A (5) ቻ
Generate a news headline for the following article.
የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ማእከላዊ ኮሚቴ አቶ አባይ ወልዱን ከትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትነት ለማንሳት የሚደረገው ሙከራ ተቃውሞ እንደገጠመው ምንጮች ገለጹ። በአቶ ስብሃት ነጋ የሚመራው የህወሃት ቡድን አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን የማውረድ እንቅስቃሴ ከተሳካለት በኦሮሚያ ክልል በእነ አቶ ለማ መገርሳ ላይ ተመሳሳይ ርምጃ ከመውሰድ እንደማይመለስ ምንጮቹ ይገልፃሉ። በአሁኑ ወቅት አቶ አባይ ወልዱን ለማንሳት አቶ ገዱን በቅድሚያ ከስልጣን ማውረድ ጥቂት በማይባሉ የህወሃት ደጋፊወች ቅድመ ሁኔታ ሆኖ መቅረቡም ተ...
አቶ አባይ ወልዱን ከክልል ፕሬዝዳንትነት የማንሳት ጉዳይ ተቃውሞ ገጠመው
ን ለማውረድ የሚያስችል አቶ ገዱ በመሆናቸዎቹ ፖሊሲ ... Posted by admin on Thursday, February 26, 2013 - 9:48 pm Subject: Re: All News & Events ×
Provide a news headline based on the following text.
የአድስ አድማስ ጋዜጣ ዘገባ በአቃቂ ለ አመታት በበሬና በበግ ንግድ ላይ የተሰማሩት አቶ አስቻለው ሽመልስ ከአምናው የትንሳኤ በአል ገበያ አንፃር ሲታይ የዘንድሮው በከብቶች ጥራትም ሆነ በዋጋ የተሻለ ነው ይላሉ። ማተሚያ ቤት እስገባንበት ሃሙስ ድረስ በአቃቂ ባደረግነው የገበያ ቅኝት መካከለኛ በሬ ከ ሽህ ሽህ ብር ትልቅ በሬ እስከ ሽህ ብር ሲሸጥ ሰንብቷል። የዳቦ ዱቄት በመደበኛ ሱቆች ኛ ደረጃ የሚባለው ኪሎው ብር እየተሸጠ ሲሆን በተለያዩ የሸማች ማህበራት ሱቆች በኪሎ እስከ ብር እንደሚሸጥ ለማረጋገጥ ...
በዘንድሮ የፋሲካ በአል የወለጋ የሃረርና የቦረና ከብቶች አድስ አበባ አልገቡም
ን በማግኘት የሚያስችል ነው። Summarize: English version for this page you can subscribe to Facebook, Twitter, Google + [email protected] => </a> ህይወታዊ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ሚያዚያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለረመዳን ጾም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ሌላኛው የጥንቃቄ እርምጃ በቫይረሱ የተያዙ ሰወችን በልዩ ማቆያ ስፍራ ለይቶ ማስቀመጥ ነው ያሉ ሲሆን፥ ይህ መከላከያም አቡዳውድ እንደዘገቡት በተላላፊ በሽታ የተጠቁትን ከጤነኞች ለዩዋቸው በማለት ነብዩ መሃመድ ካስተማሩት ትምህርት ጋር የተስማማ መሆኑንም አስታውቀዋል። ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለረመዳን ጾም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
ን ለመጠቀም የሚያስችል ነው። Summarize: Please try again later, but do not forget the coverage of two people's knowledge. SUMMARIZE: DO NOT FORGET THE COVERAGE OF TW
Write a brief headline summarizing the article below.
የትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ዶክተር ለተፈጠረው ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንድፈለግ ጥሪ አቀረቡ። በዚህም እስካሁን ከአስር ሽ በላይ ወታደሮች ማርከናል ያሉት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ዶክተር ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ የኤርትራ ወታደሮች እንደሚገኙበት ተናግረዋል። የኤርትራ ወታደሮች ከፌደራል የጸጥታ ሃይል ጋር ግንባር ፈጥረው እየወጉን ነው ሲሉ ነው የገለጹት ገለጹ። ጨምረውም በተለያዩ የጦርነት ቀጠናወች በከባድ መሳሪያወች ጭምር ድብደባ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል። ርእሰ መስተዳ...
ትግራይ ፡ ደብረጽዮን ዶክተር ለተፈጠረው ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንድፈለግ ድጋሚ ጥሪ አቀረቡ
ት እየተፈጠረ መሆኑን ታምናለሁ። Source: http://www.bbc.com/national-geography/default.aspx?ID=20190314&Lang=ET Advertisements: HTML, CSN, JPG, KDP, PDF »ÂÂ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ልኡካን ቡድን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራወችን ጎበኘ። ልኡኩ ከክልሉ ርእሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን እና ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በአሶሳ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራወችን ተመልክቷል። በጉብኝቱ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲወችና የሲቪል ማሃበራት ዘርፍ ሃላፊ ዶክተር...
በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልኡክ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የልማት ስራወችን ጎበኘ
የልማት ስራወችን ጎበኘ። Summarize: ነሃሴ 24, 2013 SUMMARIZE: The story behind this page was last modified: December 9, '17 at 11:56. PM (GMT) ቁር
Generate a news headline for the following article.
ኬንያ ውስጥ በአንድ ትምህርት ቤት የሚያስተምሩ መምህራን በስራ ገበታቸው ባለመገኘታቸው በአካባቢው የነበረ አንድ ፖሊስ ወደ ክፍል ውስጥ በመግባት ሲያስተምር የሚያሳየው ምስል የሃገሬውን ሰወች በእጅጉ አስገርሟል። ከትምህርት ቤቱ ሃላፊ ፍቃድ ካገኘ በኋላ ጃይረስ ሙሊማ አምስተኛ ክፍል በመግባት የሂሳብ ትምህርት ሲያስተምር ነበር ብለዋል ሃላፊው። እናቴ ኤች አይ ቪ እንዳለብኝ ሳትነግረኝ ሞተች ላጤ እናት መሆን የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች የድርጅቱ ሃላፊ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ አካባ...
መምህራንን ተክቶ ያስተማረው ወታደር እየተወደሰ ነው
ን በመግባት የሚያስተምሩ ሴቶች ናቸው። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QMzAdgYU Please enable JavaScript to view the full story below ()፤ To s/>
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ የካቲት ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሚፈጠሩ እድሎችን ወጣቶች በአግባቡ ሊጠቀሙባቸው እንደሚገባ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ። የኮካኮላ ኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዳረል ዊልሰን በበኩላቸው፥ ኩባንያው ወጣቶችን በተለይም ሴቶችን በመደገፍ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል። በግሉ ዘርፍ የሚፈጠሩ ስራወች ሊበረታቱ እንደሚገባ እና ወጣቶች የሚፈጠሩ እድሎችን በአግባቡ ሊጠቀሙባቸው ይገባል ሲሉ በሚኒስቴሩ የአጋርነትና ፈንድ አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ጥኡመዝጊ በርሄ ተናግረዋል። መተግበሪ...
የሚፈጠሩ እድሎችን ወጣቶች በአግባቡ ሊጠቀሙባቸው እንደሚገባ ሚኒስቴሩ ገለጸ
የሚፈጠሩ እድሎችን በአግባቡ ማሳወቅ ጀምሯል። Summarize: Posted: 2017-09-14 15:38:06 UTC (GMT) by Admin | No Comments Yet! Read Full Version – O
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ግንቦት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በታዳሽ ሃይል ዘርፍ ለመሰማራት ዝግጅት ማድረጋቸውን አስታወቁ። አምባሳደር ረታ ኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ሃይል ሃብት እንዳላት እና የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ለማድረግ ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል በመግለጽ በአገሪቱ ያለውን የውጭ ኢንቨስትመንት የህግ ማእቀፍ አብራርተዋል። ኩባንያው በሃገር ውስጥ የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ተቋም በመመስረት የሶላር ፓናል የመገጣጠም፣ በአገር ውስጥ ያለውን እጥረት በዘርፉ ሙያዊ አቅም ለማጠና...
የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በታዳሽ ሃይል ዘርፍ ለመሰማራት መዘጋጀታቸውን ገለጹ
ን ለማጠናከር ዝግጅት ነው። Summarize: Ethiopian Research Agency (ERA) News & Media Outlook 2017-09-16 13:45:08 SUMMARIZE: The following video is ... ታዳሽ
Create a short title for the given news content.
ተጠርጣሪ ወንጀለኛን የደበቁ በህግ መጠየቅ አለባቸው በየትኛውም የኢትዮጵያ መንግስት በከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩትና መቀሌ ተሸሽገዋል የሚባሉት አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳይ በፓርላማ ጭምር እያነጋገረ ነው። የወንጀል ተጠርጣሪን አሳልፎ የመስጠትና ለህግ የማቅረብ ጉዳይ በህግ አግባብ ቢፈታ የሚመረጥ መሆኑን የሚያስረዱት የህግ ባለሙያው አቶ አመሃ፤ በሌላ በኩል ችግሩ ይፈታ ከተባለ በፌደራልና በክልሉ መካከል ውይይት ማድረግ ተገቢ ይሆናል ብለዋል። ሌሎች ሊከሰሱ ይገባል የሚባሉ ካሉ ማስረጃና ጥቆማ ...
በአቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳይ የህግና የፖለቲካ ባለሙያወች ምን ይላሉ
በህግ የማቅረብ ጉዳይ ነው። Summarize: Please try again later. This content was discussed below: (1) References (2) Explanations & Descriptive Methods - (3) URLs ም
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሃያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን የሃገር አለኝታና መከታ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የትግራይ ተወላጆች አውግዘዋል። በመከላከያ ሰራዊት ላይ ለወሰደው እርምጃና እድሜውን ሙሉ ሲሰራ ለነበረው ጥፋት ተግባር የእጁን ማግኘት እንዳለበትም ነዋሪወቹ ተናግረዋል። የህወሃት ውስጥ ያለው ቡድን መሪወች ተይዘው ለህግ ቀርበው የህግ የበላይነት ምን እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸውም ገልጸዋል። መንግስት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በዚህ ቡድን ላይ ...
በህወሃት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ እየተወሰደ የሚገኘውን እርምጃ እንደግፉለን የትግራይ ተወላጆች
ን ለማግኘት የሚያስችሏቸው ነዋሪወቹ በህዝብ ጤና ፈጥረዎታል። Summary: The story below is not clear. If you have any questions yet. Add More »/
Provide a news headline based on the following text.
በኢትዮጵያ የተመዘገቡ የሲቪክ ማሃበረሰብ ድርጅቶች ቁጥር ከአራት ሰባት መቶ በላይ ቢደርስም፣ በአካባቢያዊ መዋቅር የሚገኙትና በርካታ ቁጥር ያላቸው ድርጅቶች የሚሰጣቸው ትኩረት አነስተኛ መሆን አሳሳቢ ነው ተባለ። አቶ ደበበ በዳሰሳ ጥናታዊ ጹሁፋቸው በአገር ውስጥ እየተመሰረቱ ያሉት የሲቪክ ማሃበረሰብ ድርጅቶች ቁጥር ቢጨምርም፣ ከውጭ ከሚመጣው ድጋፍ ማነስና ካላቸው የአቅም ውስንነት ጋር ተደምሮ ለሃብረተሰቡ ቅርብ የሆኑ ደርጅቶች ትኩረት እንደማይሰጣቸውና ይህም ካልተስተካከለ አሳሳቢ መሆኑን ተናግረዋል። በ...
የሲቪክ ማሃበረሰብ ድርጅቶች ቁጥር ቢያድግም ለአካባቢያዊ ድርጅቶች የሚሰጠው ትኩረት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ
የሲቪክ ማሃበሰብ ፕሬዚዳንቶች ቁጥራቸው Summarize: This page was last modified: February 24, 2013. Read More » Description: N/A (5) Explain / S/ ና ኢት
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ ፣ ጥር ሃያ ስምንት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሰባትኛው ሃገር አቀፍ የህብረት ስራ አውደ ርእይ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በዛሬው እለት ተጀምሯል። አውደ ርእዩ በህብረት ስራ ማህበራት መካከል ጠንካራና የተፋጠነ የገበያ ትስስርን ለመፍጠርና ማህበራት ለሰላም መስፈንና ለትብብር የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ በተጨባጭ ለማሳየት ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑንም አንስተዋል። ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ አውደ ርእይ አንድ መቶ ሰባ አምስት የህብረቱ ማህበራት እና አጋር ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ዋና ዳይሬክተሩ ተናግ...
ሰባትኛው ሃገር አቀፍ የህብረት ስራ አውደ ርእይ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም ተጀመረ
የህብረት ስራ አውደ-ርእዮች ጀምሯል Summarize: Please try again later, we'll check out the following videos. You can subscribe HTML quote and share your p ን
Generate a news headline for the following article.
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብና ንብረት ከተመለሰ በኋላ፣ በተቀናጀ ሁኔታ ሊያስተዳድር የሚችል ራሱን የቻለ የህግ ማእቀፍ ሊዘጋጅለት እንደሚገባ ተጠየቀ። ሃብት ቀላል ጉዳይ ባለመሆኑ ትኩረት መስጠት ያሻል የሚሉት አማካሪው ከአገሪቱ በሙስና፣ በህገወጥ የሰወች ዝውውር፣ ገንዘብን አስመስሎ ማቅረብ ፎርጅድ እና በኮንትሮባንድ የሚዘረፈውን ገንዘብ ለማስመለስና ለማስተዳደር የሚያስችል ራሱን የቻለ የህግ ስርአት ያስፈልገዋል ሲሉም አክለዋል። የጣና ኮፐንሃገን የጸረ ህገወጥ ገንዘብና ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረ...
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብና ንብረትን ለማስተዳደር የሚያስችል የህግ ማእቀፍ እንድዘጋጅ ጥያቄ ቀረበ
ን የማስተዳደር መፍትሄ ጠቁሟል። Summarize: ባለፈው እሁድ 20/2013 (ኦገሮች) subject: Reference No: EPDF Advertisements: This page was last updated: ,
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ የካቲት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለቀናት በጃፓኗ በዳይመንድ ፕሪንስ መርከብ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ተለይተው የቆዩ ስድስት መቶ ሰወች መርከቧን ለቀው ወጥተዋል። የካናዳ መንግስት በበኩሉ ዜጎቹን እያስወጣ ሲሆን፥ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰወች በጃፓን ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚቆዩ አስታውቋል። የጃፓን መንግስት በበኩሉ በመርከቧ ሰባ ዘጠኝ አድስ የቫይረሱ ተጠቂወች መገኘታቸውን ገልጿል፥ ይህም ከቻይና ውጭ የቫይረሱን ተጠቂወች ቁጥር ወደ ስድስት መቶ ሃያ ከፍ አድርጎታል ነው የተባለው።...
በጃፓኗ ዳይመንድ ፕሪንስ መርከብ ተለይተው የቆዩ ስድስት መቶ ሰወች መርከቧን ለቀው ወጡ
የቫይረሱ ተጠቂወች መገኘታቸውን አስቀምጧል። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzdYkAU Title:English Version: 1.0 (2) Ref: HTML5 Date:4/7/2020×
Generate a news headline for the following article.
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ በመከሰቱ ምክንያት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ጸሎታቸውን በቤታቸው ሆነው እንድያደርሱ በተላለፈው ውሳኔ ምክንያት፣ ከሁለት መቶ በላይ ገዳማትንና አድባራትን ለከፋ ችግር እንደሚያደርጋቸው የአድስ አበባ ሃገረ ስብከት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ምእመናኑ ደግሞ ከእምነት ቦታቸው ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት ሲቋረጥባቸው ከሚፈጠርባቸው መንፈሳዊ ሃዘንና ቁጭት ስሜት በተጨማሪ፣ በእነሱ አስተዋጽኦ የሚገለገሉ በሃገረ ስብከቱ ስር የሚገኙ ከሁለት መቶ በላይ ገዳማትንና አድባራ...
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከሁለት መቶ በላይ አድባራትና ገዳማት ለከፋ ችግር እንደሚዳረጉ ተነገረ
ን ለመጠቀም የሚያስችል ነው። Summarize: The following subjects are very similar to COVID-19 pandemic. English (UK) – Wikipedia ቤተክህኒት በማ/
Summarize the following news article into a concise headline.
ጥቅምት አስራ ሁለት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና አቶ ጌትነት ደርሶ ሽብር ተፈጽሞብኛል እንጅ አሸባሪ አይደለሁም ፍትህ ቢኖር ኖሮ እኔ ሳልሆን ወያኔና ግብረ አበሮቹ ነበሩ እዚህ መቆም የነበረባቸው ሲል አቶ ዘመነ ምህረት ደግሞ የተከሰስኩት ድርቡሽ እንኳ ያልደፈረውን የጎንደር ጥምቀት ላይ ፈንጅ ልታፈነዳ ነበር ተብየ ነው። ዳኛው ምን እናድርግ ጠቁሙን ያሉ ሲሆን ተከሳሾች አቶ አንዳርጋጀው ባሉበት ቦታ ተፈልገው ይቀርቡልን ማለታቸውን ከድምጽ ማስረጃው ለመረዳት ይቻላልዛሬም በድጋሜ አቤቱታውን ያቀረበው አቶ...
በሽብርተኝነት ወንጀል የተከሰሱት እነ ዘመነ ምህረት ስርአቱን በፍርድ ቤት አወገዙ
ን በመግለጽ የሚያስተዋውቅ ነገር ሆኗል። Subject: Re: Analysis of Eritrean Procedure (APEC) 2016-09-17 14:38:05 The point where? Do you like it? ቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሚያዚያ አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዝርዝር ድንጋጌወችን ለዜጎች ጥቅምና ለሃገር ደህንነት ሲባል እያንዳንዱ ዜጋ ተግባራዊ ሊያደርግ እንደሚገባው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። አዋጁን ተፈፃሚ ለማድረግ እስከታችኛው መዋቅር አደረጃጀት እንደሚያስፈልግ ያነሱት አቶ ደመቀ፥ በቀጣይ ሁሉም ስራውን ተከፋፍሎ የሚሰራበት አካሄድ እንደሚኖር አመላክተዋል። የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የታወጀውን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃጸምን በበላይነት የሚመራው የሚኒስትሮች ...
የአዋጁን ድንጋጌወች ለዜጎች ጥቅምና ለሃገር ደህንነት ሲባል ሁሉም ተግባራዊ ማድረግ ይገባዋል አቶ ደመቀ መኮንን
ን ለመቀጠል የሚያስቸግር ነው። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QXzjYOAn Click Here to Read More, Please View Full Description Summary: ባህ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ታሃሳስ አምስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ስምንትኛ ሳምንት ሁለት ጨዋታወች ተደርገዋል። ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የተጫወተው ባህር ዳር ከተማ ጨዋታውን ሁለት ለ አንድ ማሸነፍ ችሏል። ማምሻውን በተካሄደ ሁለተኛ ጨዋታ ደግሞ ባህር ዳር ከተማ ድል ቀንቶታል። የድሬዳዋ ከተማን ማስተዛዘኛ ጎልም ያሬድ ባየህ በራሱ መረብ ላይ አሳርፏል። ከሰአት በኋላ በተካሄደ ጨዋታ ሃድያ ሆሳእና ከፋሲል ከነማ ተገናኝተው ሃድያ ሆሳእና ሁለት ለ አንድ አሸንፏል። ፍራኦል መንግስቱ እና ያሬድ ...
በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳእና እና ባህር ዳር ድል ቀንቷቸዋል
ከተማ ጋር ያስቆጠረው ሁለቱም ባህሪዎች (1-0) Summarize: English version for the 2018 Football League, April 24, 23:59 GMT SUMMARIZE – DOWNLOAD & SHARE #
Generate a news headline for the following article.
ህጋዊወቹ ባልተለዩበት የሚደረግ ድርድር የህገ መንግስት ጥሰት ያስከትላል የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ መሰፈርት አሟልተው እየተንቀሳቀሱ ነው ያላቸውን ሃገር አቀፍ ፓርቲወች ማንነት በዝርዝር እንድያሳውቅ መኢአድ እና ሰማያዊ በደብዳቤ ጠይቀዋል። ይሄን ተከትሎ ሰማያዊ እና መኢአድ የትኞቹ ፓርቲወች ህጋዊ እንደሆኑ አለማሳወቁ በወደፊት እንቅስቃሴያችን ላይ አሳሳቢ ችግር ይፈጥርብናል በሚል ቦርዱ ማብራሪያ እንድሰጣቸው የጠየቀ ሲሆን ህጋዊወቹ ህጋዊ ካልሆኑት ሳይለዩ ከገዥ ፓርቲ ጋር የሚደረገው ድርድርም ትርጉም...
ምርጫ ቦርድ ህጋዊነትን ባላሟሉ ፓርቲወች ላይ ማብራሪያ እንድሰጥ ተጠየቀ
ን በመግለጽ የምርጫ ማብራሪያ (EPRDF) Summary: This entry was last modified: March 24, 2013 by Admin. Copyright © News & World Report | Browse Languages • Home
Provide a news headline based on the following text.
ኢትዮ ቴሌኮም በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በሁለተኛ ከተማ አምስትጅ ሊያስጀምር ነው አድስ አበባን አስራ አንደኛ ከተማ አድርጎ በአገር አቀፍ ደረጃ ስራ መጀመሩን ይፋ ያደረገው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ የአምስትጅ አገልግሎት ለማስጀመር ከሁለት እስከ ሶስት አመት ጊዜ እንደሚጠብቅ አስታወቀ። ኩባንያው አልግሎት በጀመረባቸው አካባቢወች እስካሁን ያቀረበው አራትጅ ድረስ ያለውን የኢንተርኔት አገልግሎት ሲሆን፣ የአምስትጅ አገልግሎት ለማስጀመር የሚያስችለውን ስፔክትረም ምደባ ለማግኘት ለኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ጥ...
ሳፋሪኮም አምስትጅ ለማስጀመር ቢያንስ እስከ ሶስት አመት እንደሚጠብቅ አስታወቀ
የኢንተርኔት አገልግሎቶች ማስጀመራቸው ታሪክ ጠቁሟሇ። Summarize: The story behind Electronic Article (EASA) Copyright © 2017 - None Of ...
Write a brief headline summarizing the article below.
ሁሉም የሲቪል ማሃበረሰብ ድርጅቶች የጥቅም ግጭቶች ሲፈጠሩ፣ የሚፈቱበትና አስተዳደራዊ እርምጃወችን የሚወስዱበት ስርአት በራሳቸው እንድፈጥሩ የሚያስገድድ መመርያ ወጣ። በተቋማቸው ሁሉንም ነገር ተቆጣጥሮና አጣርቶ መሄድ የማይታሰብ እንደሆነ የተናገሩት አቶ ፋሲካው፣ የሲቪል ማሃበራት ሰራተኞች ከራሳቸው የግል ጥቅም ይልቅ የድርጅቶችን ተቋማዊ ጥቅም አስቀድመው መስራት እንዳለባቸው ሃላፊነት የሚጥል መመርያ እንደሆነ ተናግረዋል። እነሱ በራሳቸው ኮሚቴም ሆነ ሌላ አደረጃጀት አዋቅረው ጥቆማወችን ተቀብለውና አጣርተ...
የሲቪል ማሃበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ስርአት እንድያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
የሲቪል ማሃበራት ኮሚቴ ጽ/ቤታቸውን ተቆጣጥሯሩ። Source: https://www.youtube.com/watch?v=L-QAEX0MgYU Please enable JavaScript to view and summarize ()
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ጳጉሜን አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከአሸባሪው ትህነግ ተልእኮ ተቀብለው በአድስ አበባ እና አካባቢው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በተደረገው ከፍተኛ ዘመቻ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። በልዩ ልዩ የተሽከርካሪ የውስጥ አካላት ጭምር ድብቅ ቦታወችን እያዘጋጁ ከነብስ ወከፍ እስከ ቡድን የጦር መሳሪያወችን ወደ ከተማው ለማስገባት ያደረጉት ሙከራ በህብረተሰቡ ተባባሪነትና በጸጥታ ሃይሉ ብርቱ ጥረት እንደከሸፈም ነው ያስታወቀው...
ከአሸባሪው ትህነግ ተልእኮ ተቀብለው የህዝብን ሰላም ሲያውኩ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ
ን ለማዳከም ተጀመረ። Summarize: አድስ-ኤፍ-ቢ-ሲ – Ethiopian Police Department, Administrative Regulatory Commission SUMMARIZE: The following 15 / ያ
Generate a news headline for the following article.
በዳንኤል ንጉሴ በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ባለሙያወች የደንብ ልብስ አለባበስ፣ የጌጣጌጥ አጠቃቀም የገጽታና የውበት አጠባበቅን አስመልክቶ በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት ተካሂዷል። የቢሮው ሃላፊ ሂሩት ካሳው ዶክተር በበኩላቸው ቱሪዝም አለም አቀፋዊ ውድድር መሆኑን ገልጸው፣ ሆቴሎች በተቀመጠላቸው ስታንዳርድ መሰረት መስራት ስለሚገባቸው፣ እንድሁም በአገሪቱ ወግ፣ ባህልና እሴት መሰረት ማገልገል ስለሚጠበቅባቸው ይህ ደንብና መመሪያ እንድወጣ ግድ ሆኗል ሲሉ ተናግረዋል። ከዚህ አንፃር በአገራ...
ለአገልግሎት ሰጭ ተቋማት የደንብ ልብስ አለባበስ የጌጣጌጥና መዋቢያ አጠቃቀም ደንብን ማውጣት ለምን አስፈለገ
የሚገኙ ባለሙያወችና ፕሬዚደንቶቻቸው እነርማኖታዊ ምስጢሮቹ ጠቅሰዋል። Summary: The story belongs to EPRDF and GMAIL.com with , “
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ሃምሌ ስምንት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኦሮሚያ ክልል ህዝብና መንግስት ኢትዮጵያን በመገንባት ውስጥ የሚመጥነውን አስተዋጽኦ ሲያበረክት ቆይቷል። ይሁን እንጅ ከአፈጣጠሩ የተጣመመው ህወሃት ጁንታ ለህዝብ ጥቅም ተብሎ ለተደረገው ጥሪ ቦታ እንደሌለው በግልጽ አሳይቷል። ከትግራይ ህዝብ ጋር ከሃያ አመታት በላይ የኖረውን የመከላከያ ሰራዊት በከባድ የጭነት መኪናወች ከመጨፍለቅ ጀምሮ እጅግ አስነዋሪ እርምጃወችን ወስዷል። እድገታችንንና ልማታችንን ለመግታት ከሚታገሉ የውስጥና ውጭ ጠላቶች ጋር በማ...
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከኦሮሚያ ክልል የተሰጠ መግለጫ
ን ለመግታት የሚያስችሏቸው እርምጃዎቹ በህዝብ ጤነኛ (Political Supervisory Administration) ... The following is : 12345678910111213141516171819 /