text
stringlengths
22
2.03k
“በእዉነትም በክርስቶስ ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየመሰሉ ሊኖሩ የሚወዱ ኹሉ ይሰደዳሉ፡፡” 2ኛ ጢሞ
እነ ስዬ አብርሃ የበተኑት መግለጫ (ታሪካዊ ሰነድ) መጋቢት 1993፤ ዛሬስ?አብዮታዊ አንድነት ለድርጅታችን! ውድቀት ለአምባገነኖች! ሉዓላዊነታችን ለዘላለም ተከብሮ ይኑር!
ሁለተኛ ቁልፍ ፖለቲካዊ ነጥብ: ለፖሊሲው በማስተባበር ዋና ዋና የህትመት ጋዜጣዎችን ድጋፍ እና በፓርላማ ውስጥ አንድ ባለብዙ ሴቶች ፓርላሜንቶች በበርካታ አመታት ውስጥ ብዙ ጊዜና ጉልበት ያኖራሉ.
9. የምስጋና ቃላት መናገርም ሆነ መስማት የጉባኤው አባላት ደስታ እንዲጨምር የሚያደርገው እንዴት ነው?
ጾም ምስ ይቕሬታን ድኻታት ብምዝኻርን | ፍኖተ ኣትናቴዎስ
4:10 ነገር ግን የ ምግብ, ይህም እርስዎ ይበላሉ, ክብደት ሃያ ውስጥ ይሆናል አንድ ቀን staters. አንተ ከጊዜ ወደ ጊዜ ይብሉት.
ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሌሎች የቤቶች ዓይነቶች ጋር ያለውን ግንኙነት ስላላየሁ በእነዚህ ውሎች ስር ምን እንደ ሆነ ማወቁ አስደሳች ነው ፡፡
5 አቤቱ፥ አንተ መሓሪና ይቅር ባይ ነህና፥ ምሕረትህም ለሚጠሩህ ሁሉ ብዙ ነውና።
ከነበሩበት ቦታ አንስተው መጀመሪያ ያሳደሯቸው ለማንም የማይገባም የማይመጥም ክፍል አዘዋውረዋቸው ደረስን።
ዲጂታል Attic ሙሉ አገልግሎት ያለው ዲጂታል የማሻሻጫ ኤጀንሲ ነው, እና በእኛ ውስጥ ለመስራት ልምድ ያለው የሙሉ ጊዜ የቪዲዮ መቅረጫ እንፈልጋለን መልቲሚዲያ መምሪያ ....
ዊክፔዲያ ነፃ ኦንላይን መዝገበ-ዕውቀትን (free encyclopedia) ለመፍጠር አላማ አድርጎ የተመሰረተና ቀደም ሲል ኑፔዲያ (Nupedia) በመባል የሚታወቅ ፕሮጀክት ውጤት ነው። ኑፔዲያ ምንም እንኳን የተሻሻለ የዕርስ-በርዕስ መገማገሚያ (peer review) መንገዶችን አካቶ የያዘና ሙያዊ ብቃት ያላቸው መጣጥፍ አቅራቢዎችን የሚጠይቅ ፕሮጀክት የነበረ ቢሆንም መጣጥፎችን አትሞ ለማውጣት ረጅም ጊዜን ይጠይቅ ነበር። በመሆኑም ይንንም ችግር ለመቅረፍ፣ በ2000 እ.ኤ.አ. የኑፔዲያ መስራቹ ጂሚ ዌልስና ...
በሌላ በኩል የህዝባችን ምኞትና(Expectation) ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ መሆን ያለባቸውን ነገሮች መፈለግ ትክክል የሆነውን ያህል፣ በዶ/ር አቢይ ላይ የተጣለውን አደራና በቀላሉ ተግባራዊ ሊሁኑ ያልቻሉና የማይችሉ ነገሮችንም ማየትም የሚያስፈልግ ይመስለኛል። በዶ/ር አቢይ ዘንድ „የለውጥ ፍላጎት“ ቢኖርም እንኳ ህዝባችንና አገራችን የሚፈልጉት አስተማማኝና በሂደት ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው ለውጥ የቱን ያህል በዶ/ር አቢይና „የለውጥ ኃይሎች“ ናቸው በሚባሉት ጭንቅላት ውስጥ መቀረጹን ማወቅ አስቸጋሪ ነው።...
መምህር ሲሳይ ወጣቱ ትውልድ የአባቶቹን ተጋድሎ የሚዘክርበት ዕለት መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ከእነርሱ ተምሮ አሁን ባለው ጊዜ በተሻለ ሁኔታ የራሱን ድርሻ ወስዶ እንዲሰራ የሚነሳሳበት እንደሆነም ያክላሉ፡፡ አሁን ያለው ሁኔታ ሲታይ ግን በዓሎቹ ላይ በደንብ እንዳልተሰ ራባቸው ያመለክታል ባይ ናቸው፡፡ ከምክንያቶቹ አንዱ ነው ብለው የሚጠቅሱትም አብዛኛው ጊዜ በዓሎቹ ለህዝብ ጆሮ የሚደርሱት የበዓሉ ቀን ሲደርስ ከሁለት ቀን ባልዘለለ ጊዜ መሆኑንና ትውልዱ ስለበዓላቱ ጥልቅ ግንዛቤ አለመያዙን ነው፡፡
የ Bianco Antico የጥቁር ድንጋይ ድንጋይ
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮቹን ህይወት መስዋዕት ካደረገ በኋላ እና በጦር ሜዳ ውሎ ድል የተቀዳጀ ሀገር መሪ እንደዚህ ያለውን ታሪካዊ ዕድል በማምከን በቀያጅ የእርቅ ስምምነት ማድረግ ምን ያህል አእምሮን የሚበጠብጥ ነገር ነው!
የህዝብ ለህዝብ መቀራረብም በመንግስታት ወዳጅነት እንደሚወሰን መገነዝብ ያስፈልጋል ሲሉ አክለዋል፡፡
Mersin የሜትሮፖሊታን ማዘጋጃ ቤት የገጠር ሰፈሮችን ችግሮች በሙሉ ከአስፋልት እስከ መሰረተ ልማት ያስወግዳል ፡፡ ከሜትሮፖሊታን ጎዳና ኮንስትራክሽን ጥገና እና ጥገና ዲሬክተር ዳይሬክተር ጋር የተገናኙት ቡድኖቼ በኬርዲዬት ሲዲሲ እና ካያlar Caddesi መካከል የተከናወነው የአስፋልት ሥራ በአቃዲንሳ አውራጃ ሲቪዬይላğığı እና ካሚሊ ጎረቤቶች እና በዲኪሊታስ ጎረቤት መካከል ተጠናቀቀ ፡፡ በጠቅላላው የ 1.756 ቶን ሙቅ አስፋልት ስራዎች በአካባቢያቸው ውስጥ ተካሂደዋል ፡፡
ሀብታም የኔቢጤዎች ያሉት በአዲስ አበባ ብቻ አይደለም፡፡ በገጠሩም አሉ፡፡ የገጠሩን ሀብታም የኔቢጤ ካነሳን አባ አዝመራውን የሚያህላቸው የለም፡፡ አዝመራው የሚል ቅጽል ስም ያወጣላቸው መፅዋቹ የአካባቢው ማኅበረሰብ ነው፡፡ ምክንያቱም እሳቸው የሚለምኑት ገንዘብ አይደለም፡፡ አዝመራ (እህል) ነው፡፡ ያውም በቀኝ እጅ የሚሰጥ ሰው ብቻ ነው የሚቀበሉት፡፡ ማንም በግራ እጁ ደፍሮ ከሰፈረላቸው የእርግማን መዓት ያዥጎደጉዳሉ፡፡ ከእሳቸው አንደበት ስለማርያም. . . ስለእግዚአብሔር ብሎ ነገር የለም፡፡ በቀኝ ይሰፈ...
ጉዳት በእግር ኳስ ስፖርት ውስጥ ያለ የነበረ እና የሚኖር አንዱ የስፖርቱ አካል ቢሆንም ሀዋሳ ከነማ ግን በጉዳት ምክንያት ውጤቱ ላይ ጉዳት ሊደርስበት የቻለው ለምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ይሆናል። የዚህ ጽሁፍ አዘጋጅ እንደሚያምነው ግን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በቡድኑ የጉዳት አቴንዳንስ ሲበዛ የቀሪዎቹን ተጫዋቾች ስነ ልቦና እና የማሸነፍ ፍላጎት በማነሳሳት በኩል የወሰደው እርምጃ ያለ አይመስልም ቢኖርም ሜዳ ላይ አልታየም።
የባለሙያ የጥርስ ሀኪሞች ጥቅማጥቅሞች እና ጉዳቶች ... ማንኛውም የሙያ እድገት አለ? Pros: ከፍተኛ ደመወዝ ፣ በስራ ገበያው ውስጥ ያለው ፍላጎት ፣ የግል ክሊኒክ የመጀመር እድሉ ፡፡ Cons ጥናቶች-በሩሲያ ውስጥ በጣም ውድ ፋኩልቲ ፣ እና ...
በቀድሞዋ የጀርመን ምሥራቅ አፍሪቃ ፣ በዛሬዋ ታንዛንያ ከ1905 እስከ 1907 ዓም በተካሄደው የማጂ ማጂ ዓመፅ 10,000 ሰዎች እንደተገደሉ እና እንደተሰቃዩ የታንዛንያ መከላከያ ሚንስትር ምዌኒ አስረድተዋል።
ኣብ 1990፣ ኣብቲ ደጀን ሓርነታዊ ቓልስና ዝነበረ ሳሕል፣ ባህሊ ውድብ ተደኵኑሉ ኣብ ዝነበረ ዓራግ ዝብሃል ቦታ ብሓደ ሱዳናዊ ምሁር ድራማ፣ ኣብ ዝካየድ ዝነበረ፣ ካብ ባህሊ ውድብን ጉጅለታት ባህሊ ክፍለሰራዊታትን ዝተዋጽኡ ደረስትን ተዋሳእትን ዝተሳተፉዎ ናይ ክልተ ሰሙን ስልጠና ኣብ ዝተሳተፍኩሉ እዋን፣ ኣብቲ ሑጻ ዓራግ፣ እቲ ሱዳናዊ መምህር ንኤርትራውያን ተጋደልቲ ምስ ፍልስጤማውያን ተጋደልቲ ኣወዳዲሩ ዝተዛረቦ ቓላት ይዝከረኒ።
አዲስ ዘመን፤–እዚህ ላይ ስለ ግንባታ ወጪ ከተነሳ በተደጋጋሚ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስም አብሮ ይነሳልና በዚህስ ላይ ምን ይላሉ?
ቦሪ አሲድ በኦቾሎኒ (70%) ውስጥ መፍትሔ ነው.
ቫቲካን-“በህብረተሰቡ ስም” የሚከናወኑ ጥምቀቶች ትክክለኛ አይደሉም
እነዚህ አገሮች ምንም እንኳ የበለፀጉ አገሮች ወደ አገሮቻቸው የፋብሪካ ምርት ኤክስፖርት እንዳያደርጉ እክሎች ቢፈጥሩባቸውም፣ የኤክስፖርት ምርቶቻቸውን በጥንቃቄ በመምረጥ የበለፀጉ አገሮች ኤክስፖርት ገበያ ሰብረው በመግባት የተዋጣላቸው ልማታዊ መንግሥታት ሆነዋል፡፡
ስለዚህ ተራራ ቅዱስ ዳዊት በድጋሜ እንዲህ በማለት ትንቢት ተናግሮለታል፡፡ “የእግዚአብሔር ተራራ የለመለመ ተራራ ነው፡፡ የጸና ተራራ የለመለመ ተራራ ነው፡፡ እግዚአብሔር ይህን ተራራ ያድርበት ዘንድ ወደደው” መዝ.67፥15 ብሎ እግዚብሔር ብርሃነ መለኮቱን እንደሚገልጥበት ዘምሮአል፡፡ በእነዚህ ከላይ በአየናቸው ሁለት ምክንያት ደብረ ታቦር ለዚህ ተመርጧል፡፡ወንጌላዊያኑ ቅዱስ ማቴዎስና ቅዱስ ማርቆስ ጌታችን ወደ ደብረ ታቦር የወጣው ደቀ መዛሙርቱን በቂሣርያ “ሰዎች የሰውን ልጅ ማን ይሉታል” ብሎ በጠየቃቸው...
ኢዚ ሼምፑካ ሲሚና ኤሌካ ዴንዳ ኤቂና ማናባ ኢማና ማላ፥ ዬሱሲ ኣዛዜዳ።
ስርዓቱ በየደረጃው በችግር የተተበተበና በህዝብ የማይታመን፣ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ወገኖችን እስር ቤት ያጎረ፣ በሰብአዊ መብት ጥሰት ከፍተኛ ቂም የተቋጠረበት፣ ፍትህና ርትዕ የተጓደለባቸው ያዘኑበት፣ በየአቅጣጫው ጠላት ያከማቸ፣ አገርን የሚፈትን አደጋ ቢፈጠር ህዝብን አስተባብሮ አደጋውን ለመመከት የማይቻልበት ደረጃ መድረሱን የገለጹት አቶ ኦባንግ “ኢህአዴግ አጋጣሚውን አሁንም ሊጠቀምበት ይገባል” ሲሉ በድጋሚ ጥሪ አቅርበዋል።
ነዚ ዚስዕብ መብጽዓታት ክትሕሉ ኣገዳሲ ዝዀነ ስለምንታይ እዩ፧
የኢትዮጵያ ሴት እግር ኳስ ቡድን አባላት ታንዛኒያን ካሸነፉ በኋላ ላስመዘገቡት ውጤት ከ አንድ ሺህ እስከ ሁለት ሺህ ድረስ ቦንድ ተገዝቶላቸዋል። ይሄም “ለቀጣይ ስራ የሚያበረታታ” እንደሆነ የሴቶቹ ተወካይ ገልፃለች። የተወካይዋን ንግግር ከመመህራን ማህበር ኃላፊዎች ጋር ያመሳሰሉት ወዳጆች ነበሩ። ምናለበት ግን የምር ማበረታቻ ቢሸልሟቸው…!? ብለን አስተያየት ብንሰጥ “ከዚህ የበለጠማ የምር ሽልማት የለም” ሊሉን እንደሚችሉ እንገምታለን…
– አብዝተው ጥበብን ስልጣኔን ሲፈልጉ ያኔ የነበረው ህዝብ ሲቃወማቸው የሚረዳቸው (የሚገባው) አጠው ከገብርየ በቀር ህዝብ እምቢ ያላቸው የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ነበሩ።
የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ፥ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ሕይወት ሰጠኝ። ኢዮ 33፡4
በሌላ ጎን የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ጉባዔ ተቃዋሚዎችና መንግሥት ተቀራርበው እንዲነጋገሩ አደርጋለሁ የሚል ድምፅ አሰምቷል፡፡ የአገር ሽማግሌዎች ስብስብ የአገሪቱ የኅብረተሰብ ክፍሎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ጥያቄ ያላቸው ወገኖች፣ ወዘተ የተካተቱበት መወያያ መድረክ እንዲፈጠር አሠራለሁ ማለቱን ሰምተናል፡፡
በነፋስ የሚንቀሳቀሱ ሞተሮች ሶስት ጥይቶች ለምን ይኖራቸዋል? ልጆች ጥያቄ
ሰማይና ፡ ምድር ፡ ባንድነት ፡ ዘምሩ
Hehehe! አንድ ተጨማሪ ብልሽት እኔ እንደ ጆሴux ተመሳሳይ እሴቶችን አላጋራም (ያውቃሉ ፣ እዚህ ስለዚያ ተናገርኩኝ) ፣ ግን ለዚያ ሁሉ ሐቀኛነት ቅድሚያ ይሰጣል ፣ ውዴ ኢዝ ፣ እና በተለይም እራስዎን እንደ ተቃዋሚ ሲናገሩ (ተቃዋሚዎን ማክበር አለበት) ፡፡ ያለበለዚያ ፣ ማታለል ፣ እንዋሻለን ፣ እንፈትፋለን ፣ ጎርዶላ ፣ እንወዛወዛለን። ግልጽ ያልሆነ ወንጀል ፣ ኢሲ።
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ
የአሜሪካ የዉቅያኖስ እና ከባቢ አየር አስተዳደር ያወጣይ ይህ ጥናት እንደሚለዉ ግራ አጋቢ እና ያልተለመዱ ካላቸዉ 30 የአየር ጠባይ ክስተቶች በ24ቱ ላይ ሰዎች የፈጠሩት የአየር ንብረት ለዉጥ ጫና ታይቶባቸዋል።
«......እንዲህም ትላቸዋለሁ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የወደቁ አይነሡምን?
ኢህአዴግ እንደ አያያዙ ከሆነና በዚህ መልኩ ሳይደነቃቀፍ መዝለቅ ከቻለ በዚህች አገር ብዙ ብዙ ተአምር ሊሰኙ የሚችሉ ስራዎች ሰርቶ እንደሚያኮራን አልጠራጠርም፡፡ በኛ በኩል ትንሽ ትእግስት ማጣታችንና መሰረታዊ ለዉጥን በአንድ ጀምበር እዉን እንዲሆን መጠበቃችን ከፋ እንጂ ኢህአዴግ ለዉጥ እንደሚያመጣ መተማመናችን በጎ ነዉ፡፡ በተለይም እንደ ጉድለለት በተቆጠረዉ በዲሞክራሲዉ ረገድ ተስፋ ሰጪ ጅምሮችን እያየን ነዉ፡፡
ኦህዴድ ከተያያዘበት የማያዋጣ አካሄድ እንዲመለስ ልጓም የማስገባቱ ስራ በመጀመሪያ ደረጃ መምጣት ያለበት ከኢህአዴግ እህት ድርጅቶች ነው፡፡ከኢህአዴግ እህት ድርጅቶች ውስጥ ስልጣን በመነጠቁ ያኮረፈው እና ከሌላው እህት ድርጅት ኦዴፓ ጋር ክፉኛ ባለጋራነት የሚሰማው ህወሃት ለዚህ ስራ የሚሆን ተፈጥሮ ያለው አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ ኦህዴድን የመግራቱ ሃላፊነት በቀዳሚነት የመወድቀው ብአዴን/አዴፓ እና ደኢህዴን ላይ ነው የሚሆነው፡፡እነዚህ ፓርቲዎች ኦህዴድን አደብ ለማስገዛት የመጀመሪያው እርምጃቸው መሆን ያለበ...
ማዕዘን ራዲየስ መጨረሻ Mill አምራቾች እና አቅራቢዎች | ቻይና ኮርነር ራዲየስ መጨረሻ Mill ፋብሪካ
የሚከተሉት ሶስት ነጥቦች በለውጥ ውስጥ በምትገኝ ሀገራችን ውስጥ ያሉ ድርጅትን የሚመሩ ሰዎች ቢመለከቷቸው ይጠቅሙ ይሆናል።
አኹን አኹን ግን እኮ አንብቦ መረዳት፣ መርምሮ መቀበል መዝኖም መፍረድ የማይችል ትውልድ እያፈራን ነው። ከዚህም የተነሳ ትውልዱ ስሜታዊ ሲኾን ስሜቱንም መቆጣጠር ሲያቅተው የብልጣብልጦችም መጠቀሚያ ሲኾን እያስተዋልን ነው።
እርስዎ ሲሆኑ ብዙ ጥቅሞች አሉት ፡፡ ማካተት ወይም LLC ይፍጠሩ። ይህ በተለይ ‹ኔቫዳ› ሲመሰርቱ ነው ፡፡ Wyoming LLC በባንክ ሂሳብ።. ይህ የሆነበት ምክንያት በእነዚህ ሁለት ግዛቶች ውስጥ ያለው የንብረት ጥበቃ ህጎች ከሁሉም ሌሎች ግዛቶች ስለሚወጡ ነው ፡፡ እንደ Nevis LLC ባሉ የባህር ዳርቻዎች ግዛቶች ውስጥ እንኳን እጅግ የላቀ የንብረት ጥበቃ ጥቅሞች አሉ ፡፡ ከሁሉም በላይ ባለአክሲዮኖችን ፣ መኮንኖችን እና ዳይሬክተሮችን የሚጠብቁ ህጎችን ይጠቀሙበት ፡፡ ኔቫዳ እና ዋዮሚንግ በአሜሪካ...
ኢህአዴግ ዳግም በክፍፍል ጎዳና?… (ከተመስገን ደሳለኝ) →
ለማሻሻል, የሙከራ ስፔሻሊስቶችን እና የተቃውሞ / ሞዴል ባለሙያዎችን ማምጣት አስፈላጊ ነው. እንዲሁም ለስሙ የሚገባውን መሞከሪያ ይሙሉ. Echo Moteur2 ተማሪዎች የሚቻላቸውን ያህል እየሰሩ እንደሚገኙ አውቃለሁ, ነገር ግን የመስኖ ችሎታ መፈተሻን ይጠይቃል ... በሁሉም የቀጥታ ልኬት ...
Previous article‹‹ከፖለቲከኞችና ከፖለቲካ በላይ ሁሉንም ያቆራኘች አገር ትቀድማለች›› ሲሉ ወ/ሮ ሙፈሪያት ተናገሩ፡፡
ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ የነበረው የባንኩ የትርፍ ዕድገት እንደሚያሳየው ከፍተኛ የትርፍ ዕድገት ተብሎ የተመዘገበው 36 ሚሊዮን ብር ነበር፡፡ ከ2005 ዓ.ም. እስከ 2008 ዓ.ም. በነበረው ጊዜ ውስጥ የትርፍ ዕድገቱ እየቀነሰ መምጣቱንም የባንኩ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በ2006 ዓ.ም. 415 ሚሊዮን ብር ሲያተርፍ የትርፍ ዕድገቱ ግን 36 ሚሊዮን ብር ብቻ ነበር፡፡ በ2007 ዓ.ም. 441 ሚሊዮን ብር ማትረፍ ቢችልም፣ የትርፉ ዕድገት ግን በ26 ሚሊዮን ብር ላይ የተወሰነ ነበር፡፡ ካቻምና የተመዘገበው...
ቀለም አንድ አማራጭ ይምረጡ5inch Monitorከካሜራ ጋር ይቆጣጠሩ። ግልጽ
በዝቅተኛ ወርሀዊ ደመወዝና በአስቸጋሪ የኑሮ ውጣውረድ ውስጥ ሆናችሁ የምታመጡት ውጤት አሁን የተሻለ በሆነ ክፍያ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች እየሰሩ ከሚመዘገበው ውጤት አንጻር ተመዛዛኝ ደረጃ ላይ አይገኝም፡፡ ለዚህ ልዩነት መፈጠር ምክንያት የሚሆን ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ጋር ያለው ችግር ምን ይመስልሀል?
የእኛ ሰዎች በሞስኮካፌ አቬኑ የኢትዮጵያውያንና የአፍሪካውያን መሰብሰቢያ ባለፉት ሳምንታት ባቀረብኳቸው የ21ኛው የዓለም ዋንጫ ማስታወሻዎች ላይ እንደገለፅኩት ወደ ራሽያ የተጓዝነው ሦስት ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ጋዜጠኞች፤ እኔ ከአዲስ አድማስ፤ ዳዊት ቶሎሳ ከሪፖርተርና አለምሰገድ ሰይፉ ከሊግ ስፖርት ጋዜጣዎች ነበርን፡፡ በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌደሬሽኖች…
ማሕበር ጉዱኣት ኩናት ትግራይ ምሰ ዝተፈላለዩ መድረግቲ ኣካላት ብምትሕብባር ኣብ 2010 ዓ/ም ን 2214 ጉዱኣት ኩናት ኣባላት ኣብ ሓዱሽ ስራሕ ዕድል ከም ዘዋፈሮም ኣፍሊጡ። ማሕበር ጉዱኣት ኩናት ትግራይ ምሰ ዝተፈላለዩ መድረግቲ ኣካላት ብምትሕብባር ኣብ 2010 ዓ/ም ን 2214 ጉዱኣት ኩናት ኣባላት ኣብ ሓዱሽ ስራሕ ዕድል ከም ዘዋፈሮም ኣፍሊጡ። ማሕበር ጉዱኣት ኩናት ትግራይ ነዚ ዝገለፀ ዓመታዊ ገምጋም ስራሕቱ ኣብ ዘካየደሉ እዋን እዩ። ካብቶም ዝተዋፈርሎም ዓዉደ ስራሕቲ ምህጣር ከፍቲ ፣ ምርባሕ ጠ...
የመንግስት የውጭ እዳ፣ 23 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል! (በዮሃንስ ሰ.) “ለሚባክነው የድሃ አገር ሃብት፣ ተጠያቂው ማን ... (more)
** በራእይ 6-17፥ በመጨረሻው ዘመን በሰው ልጆች ላይ የሚመጡ ፍርዶች በግብፅ ላይ ከወረዱት መቅሠፍቶች ጋር ተመሳሳይ መሆናቸው የሚያስገርም ነው።
ከፍቅረኛዬ ከመክሊት ጋር ከተለያየን ወራት ተቆጠሩ፡፡ በእርግጥ ጥፋቱ የእርሷ ቢሆንም ምሽጓ ገብታ አድብታለች (ይቅርታ ሳይጠይቀኝ ብላ መሆን አለበት!)፡፡ የሴትነት ኩራት መሆኑ ነው፡፡ እኔም ኩራቴን ትቼ ይቅር በይኝ ማለት አልቻልኩም፡፡ እሰጋለሁ፤ዛሬ ላልፈጸምኩት ጥፋት ይቅርታ ብጠይቃት፣ ነገም እንዲሁ ይቀጥላል እያልኩ፡፡ (ዝንት ዓለም እኔ ይቅርታ እየጠየቅሁ መኖር አልችልም!) እናም የብቸኝነት መንገዱ የእሾህና የጨርቅ መንገድ ሆኖብኛል! አንዳንዴ በህይወት ጎዳና እየተጓዝኩ መሆኑን እረሳለሁ (በጨርቅ ...
በጣም ሰፊ ቅጠል ሲያወጡ በአግባቡ ቅጠሉን እያቆረጣችሁ ተጠቀሙ፣
ሦስተኛው፥ አይሁዶች እንደገና መንፈስ ቅዱስን በተለየ አስደናቂ መንገድ ሲቀበሉ አንመለከትም። ስለሆነም፥ ይህ በጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለነበሩት አይሁዶች የተሰጠ ልዩ ገጠመኝ ይመስላል። በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ከዳር እስከ ዳር እንደምንመለከተው፥ እያንዳንዱ አዲስ ሕዝብ መንፈስ ቅዱስን በሚቀበልበት ጊዜ አስደናቂ ሁኔታዎች ተከስተዋል። ይህም እያንዳንዱ ሕዝብ በእኩል ደረጃ በእግዚአብሔር ቤተሰብ ውስጥ ተቀባይነትን እንዳገኘና በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተሞላ ክርስቲያኖች ሁሉ ያውቁ ዘንድ ነው።
በመሸጋገርያ ሃገርና መዳረሻ ሃገር መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው?
መጽሐፍ ቅዱስ 66 መጻሕፍትንና መልእክቶችን ያቀፈ ነው። እነዚህ መጻሕፍትና መልእክቶች በቀላሉ ለማውጣት እንዲመች ሲባል በምዕራፎችና በቁጥሮች ተከፋፍለዋል። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ጥቅሶች በሚጠቀሱበት ጊዜ ከመጽሐፉ ስም ቀጥሎ የሚገኘው የመጀመሪያው አኃዝ የመጽሐፉን ወይም የመልእክቱን ምዕራፍ የሚያመለክት ሲሆን ቀጥሎ ያለው አኃዝ ደግሞ ቁጥሩን የሚያመለክት ነው። ለምሳሌ ያህል “2 ጢሞቴዎስ 3:16” ከተጠቀሰ ሁለተኛ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 16 ማለት ነው።
ይህንን ስዕል እንዲሰጥዎ አንድ ባለሙያ ከመቅጠርዎ በፊት, እስካላረጋገጡት ድረስ ግለሰቡ ችሎታ ያለው መሆኑን በመገመት ስህተት አይመስሉ.
ክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ የተወለዱበትን የደን አቦ ገዳም ቤተ ክርስቲያን ያሠሩትና የበላይ ጠባቂ ሆነው ያስተዳድሩት የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ የቀድሞ ሚስታቸው ወይዘሮ ባፈና ነበሩ። በዚህ ረገድ ወይዘሮ ባፈና የብላቴን ጌታ ኅሩይን አባት አቶ ወልደ ሥላሴን የገዳሙ አስተዳዳሪና የቤተ ርስት ሹም አድርገው አስቀምጠዋቸው ነበር። አቶ ወልደ ሥላሴም ሸዋ ውስጥ በመርሐ ቤቴ አገሪት በተባለች ቦታ ተወልደው መንዝ ውስጥ ቢያድጉም ቤተሰቦቻቸው ከወሎ አማራ ሳይንት የመጡ ናቸው። አባታቸው እናታቸውን ያገቡት የ40 ዓ...
ደንበኛን ይህን ያህል ከምረነው፤ ማለት ከንጉሥም በላይ ያለውን ነገር ( ይህ ከንጉሥ በላይ የሆነው ነገር እስከአሁን ባለውቀውም) አድርገነው ከንጉሥ በላይም ስም ሰጥተነው እዚያ ላይ ስንሰቅለው ‹‹በነገሠበት›› አገልግሎት ሰጪ ላይ ትልቅ ጫና አይፈጠር ይሆን ? አንዱን ወገን ክበን፤ ክበን ሌላውን ወደታች ከዳጨነው ዴሞክራሲያዊ የእኩልነት መርህን የሚፃረር ሃሳብ ገኖ አይወጣብንም ትላላችሁ?
«ሕዝቦቼ ሆይ! በችሎታችሁ ላይ ሥሩ፤ እኔ በችሎታዬ ላይ ሠሪ ነኝና፡፡ ምስጉኒቱም አገር ገነት ለእርሱ የምትኾንለት ሰው ማን እንደኾነ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡ እነሆ በደለኞች አይድኑም» በላቸው፡፡
ሪፖርተር፡- በወቅቱ ከነበረህ ተሞክሮ የማትዘነጋውና ለዛሬው የሙዚቃ ሕይወትህ አስተዋጽኦ ያደረገ ቅፅበት አለ?
"ተጫዋቾቹ (ላምፓርድ እና ቴሪ በተለይ) በእርሱ እና በዲቪዲ ዘዴዎቹ አያምኑም ነበር. እነሱ የእግር ኳስ ለመማር የዲቪዲውን አልዳገዙም.
ሙስሊሞች የበላይ በነበሩበት በአባሲድ ስርአት-ዘመን ከሌላ አገር የሚመጡ አምባሳደሮች ኸሊፋውን ከማግኘታቸው በፊት ለአንድ ወር በዋናዋ ከተማ ባግዳድ ይቀመጡ ነበር። አምባሳደሩ በዚህ ወቅት አንዳንድ የአረብኛ ቃላትን እየተማረ፣ የአለባበስ፣ ሰላምታ አሰጣጥና ተመሳሳይ ስርአቶችን እየተለማመደ ይቆያል። ከኸሊፋው ጋር በሚገናኝ ጊዜ እንዴት በመልካም ሁኔታ አቀራረቡን እንደሚያሳምር እርግጠኛ ለመሆን። ያኔ የሙስሊሙ ኡማ ጠንካራ ነበር። ሌሎች ህዝቦች ሙስሊሞችን የሚከተሉበት (የሚመሳሰሉበትና) የስነምግባር ደንቡን...
ኣብ ዓለም ንሕጻናት ንሞት ሓደጋ ካብ ዘቃልዑ ምኽንያት ቀንዲ ስእነት ጽሩይ ማይ ከምዝዀነ ዘመልከተ መግለጺ ውድብ ኣድሕን ሕጻናት ኣስዒቡ፥ 159 ሚሊዮ ሕዝቢ ዓለም ማይ ካብ ወሓይዝን ዕላን ዝረክብ ክኸውን እንከሎ ኣብ 2025 ዓ.ም. ውሽጢ እቲ ዝረአይ ዘሎ ምስፋሕ ምድረ በዳነትን ደርቅን ምኽንያት ስዒቡ ብዝተኣታተው ዋሕዲ ማያት ብዙሓት ዜጋታት ዓለም ናብ ንስእነት ማይ ክምዝዳርግ እውን የነጽር። ኣብ ምብራቕ ኣፍሪቃ ምስቲ ዝረአይ ድርቅን ከምእዉ እውን በቲ ኣብቲ ከባቢ ዝረአይ ውጥረትን ዕግርግን ነቲ ና...
በተለይ አምባገነኑ የቀድሞው የሊቢያ መሪ መሃመድ ጋዳፊ ለአራት አሥርት ዓመታት የተቀመጡበት ዙፋን እ ኤ አ በ 2011 ሕይወት እና ስልጣናቸውን ነጥቆ ጭምር ካበቃለት በኋላ ሊቢያ የስደተኞች መናኸሪያ ሆናለች። አብዛኞቹ አፍሪካውያን ስደተኞች የሜዲትራኒያንን ባህር አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመግባት ሊቢያን ዋንኛ ተመራጭ መሸጋገሪያቸው ያደርጋሉ። በዚህም ምክንያት አገሪቱ በስደተኞች ቀውስ መወጠር ከጀመረች ዓመታትን ቆጥራለች። የስደተኞች ጉዳይም ራስ ምታት ሆኖባታል።
1) በሱፍ ኩባያው ውስጥ የቃጠሎ አየር እና የጭስ መስቀልን ያቀፈ ነው ፣ ይህም በቃጠሎው አየር በትንሹ “ይደምቃል” ፡፡
በውኑ እኔ በማደርግብሽ ወራት ልብሽ ይታገሣልን?
ምርመራው ወደ አቃብያነህጉ ተዛወረ! – ETHIO ANDINET
በዚ ኣጋጣሚ ድምጺ ሰላምን ደሞክራስን ኤርትራ ንመዋቲ መንግስተ ሰማያት፡ ንቀረባ ቤተ ሰቦምን ፈተውቶምን ከኣ ጽንዓት ይሃብኩም ትብል።
ግብጽም በበኩሏ ከፕሮጀክቱ የራሷ ድርሻ አላት፡፡ 25.000 ፌዳን በአሁኑ ወቅት ፤ በ2017 መሬት ከአል ዋሊድ ታላል ኪንግደም ኦፍ አግሪካቸራል ካምፓኒን በገዛው በግብጽ ናሽናል ሰርቪስ ፕሮዳክትስ ኦርጋናይዜሽን ስር ነው፡፡ ሌላ 62.000 ፌዳን ደግሞ በሳውዝ ቫሊ ፎር ዴቨሎፕመንት ስር ሲሆን፤ 92.000 ፌዳን መሬት በቅርቡ ለግብጽ ካንትሪ ሳይድ ዴቨለፕመንት ኩባንያ ተሰጥቷል፡፡ሁለቱም ኩባንያዎች የመንግስት የግብርና መልሶ ልማት ኩባንያዎች ናቸው፡፡ አስር ሺህ ፌዳን መሬት ደግሞ አዲስ የቶሽካ ከተማን ...
በተለይ በመንግሥት መዋቅሮች ምሁራንን በአመራር ደረጃ መመደቡ የመንግሥትን ፖሊሲና ስትራቴጂዎችን በእቅቀትና በሳይንሳዊ መንገድ ለመፈጸም በማስቻሉ በስራ እድል ፈጠራ፣ በአገልግሎት አሰጣጥና የህዝብ ጥያቄዎችን በመፍታት ረገድ ስኬታማ ውጤቶች መመዝገባቸውንም አቶ ደመቀ በጋዜጣዊ መግለጫቸው አብራርተዋል፡፡
አባት - ይሄ ፀሐይ እየጠነከረ ሲመጣ፣ የፈረሱ ጥላ በስተቀኝ በኩል ይሆናል
3ኛ. የአገልግሎቱን ድካም በእግዚአብሔር ሚዛን ላይ ያስቀምጣል፤ ( 10-17)
“ይቅርታ ካስቀየምኩሽ። ግን ምነው ታዲያ እዚሁ ተወልደሽ ካደግሾ መኪና የሌለሽ?
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን በሳምንት ውስጥ ቢሮ ለቆ እንዲወጣ ከትግራይ ማስ ሚዲያ ኤጀንሲ ትዕዛዝ ደረሰው፤
* በቬትናም ህዝብ ላይ የተጣለዉ ቦንብ ብዛት በሰዉ ልጅ የጦርነት ታሪክ ዉስጥ የዚያን ያህል ብዛት ያለዉ ቦንብ ተጥሎ አይታወቅም፡፡ በቬትናም ላይ ብቻ የተጣለዉ የቦንብ ብዛት በሁለተኛዉ የአለም ጦርነት ባጠቃላይ በጥቅም ላይ ከዋለዉ ቦንብ ብዛት በእጅጉ የበለጠ ነበር፡፡ ለብዙ ቀናት ያለማቋረጥ በየቀኑ ከ1500 sorties በላይ (የዓይሮፕላን ምልልስ) እየተደረገ ነበር ሲቀጠቀጡ የነበሩት፡፡ ይሁን እንጂ የቬትናም ህዝብ ያ ሁሉ ግፍ እየተፈጸመበት እስከመጨረሻዉ በቆራጥነት ተቋቁሞ አሜሪካ በሽንፈት ለቃ እ...
5:22 እግዚአብሔር በተራራው ላይ ከእናንተ መላውን ሕዝብ እነዚህን ቃላት ተናገረ, እሳት መካከል እንዲሁም ደመና እና ከጨለማ, በታላቅ ድምፅ ጋር, ምንም ተጨማሪ ለማከል. እርሱም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው, ይህም እሱ ዘንድ ተሰጥቶኛል.
ምንም ዓይነት ተጨባጭ ለውጥ አድራጊዎች ቅንጣቢቱን አያፈርሱም ፣ ይልቁንም እንዲህ ያሉ ወይም እንዲህ ያሉ እንዲህ ያሉ ኬሚካላዊ ግብረ-ሥጋዎችን ወደ መለወጥ እና ከተለያዩ መጠኖች ቅንጣቶች ወደ አጠቃላይ ምስረታ እና ወደ ታችኛው አቅጣጫ የተለያዩ ነገሮችን ያስከትላል ፡፡ አስማታዊው መቀያየር በነዳጅ ማጠራቀሚያ እና ቅንጣቶች መካከል በሚወጣው ሞት መካከል ያለው ቅንጅት ብቻ አንድ አገናኝ ነው።
ኤሌክትሮኒክ ምርቶች የመቀየሪያ የኃይል አስማሚውን ይጠቀማሉ።  አሁኑኑ ያግኙን
ኤል-ኒኞ፣ በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች ላይ ከፍተኛ የአይር መዛባትና ብሎም ድርቅ ማስከተሉ ይታወቃል።
ፈይሳ ወደ ሀገሩ በሚመለስበት ጊዜ እርሱን ሰላም ለማለት ሚሊዮኖች መንገዶችን ሁሉ በሰልፍ እንደሚያጣብቡ አልጠራጠርም…
ችሎቱ በመካሄድ ላይ እንዳለም አንል የጦር ሠራዊቱ መኮንን፧.....
ምዕመናን በአባቶች ህገ ቤተ ክርስቲያን ማፍረስ ፣ቀኖናዋ፣ሥርዓቷ መናድ ምክንያት ፦ የውጭው ስኖዶስ ተከታይ፣ የወያኔ ስኖዶስ ተከታይ፣ ሁለቱንም ያልተከተለ የራሱን ስሜት የተከተለ ገልተኛ ፣እርቴዶክሳዊነቱን ጠብቆ ከሶስቱ ያልሄ ዝህም አልፎ በእናንተው ምክንይት የተነሳ ከአባቱ ከእግዝእብሔር ቤት አማራችሁ አስወጥታችሁ በመናፍቃን ያስነጠቃችሁ፤ በጎቻችሁን ለጅብ እና ተኩላ ዩዳረጋችሁ ?
በማልዲቭስ ቋንቋ፣ የዘንባባ ቅጠል ሻንጣ (Tropical Cyclone Gonu) ተብሎ የተሰየመው ትሮፒካል ሳይክሎኔ ጎኑ፣ በሰዓት 240 ኪ.ሜ (በሰዓት 149 ማይል) ዘላቂ ነፋሶችን አገኘ።
የአማራ ብሄርተኝነት ለአማራ ህዝብ -ልጆቹን እና ማንነቱን ነጥቀዉት የሚሮጡ ወሮ በሎችን የማስጣያ እና ማስመለሻ መሳሪያዉ ነዉ
16 ከእርሱም (ከክርስቶስ) የተነሣ አካል ሁሉ እያንዳንዱ ክፍል በልክ እንደሚሠራ፥ በተሰጠለት በጅማት ሁሉ እየተጋጠመ እና እየተያያዘ፥ ራሱን በፍቅር ለማነጽ አካሉን ያሳድጋል።
ንድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ቀቲሎም ተባሂሎም ዝተጠርጠሩ 2 ሰባት ሰባት ኣብ ትሕቲ ቀይዲ ምእታዎም ጠቕላሊ ዓቃቢሕጊ ኣፍሊጡ።
ሕዝቡ የጠ/ሚ መለስና የድርጅታቸውን ዓላማዎች ተገንዝቦ በቁጭት ትግላቸውን ለማሳካት ዝግጁነቱን ሲያረጋግጥ ምንም ጉድለት የለባችሁም ከሚል ስሜት ጸድቶ አለመሆኑን የጠቆሙት አቶ ሬድዋን ግንባሩ ችግሮቹን ከተጀመረው ፍጥነት በላይ በመጓዝ ይፈታል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ፖሊስ በተጠርጣረዎቹ መኖሪያ ቤትና ቢሮ ባደረገው ፍተሻ የተለያዩ ፓስፖርቶችንና የጉዞ ሰነዶችን መያዙን ገልጿል፡፡
{እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፤እኛም ለርሱ ጠባቂዎቹ ነን።}[አል ሕጅር፡9]
የታይዳድ ፕሬዝዳንት ሲኖን ካውሎቭስ በመክፈቻ ንግግራቸው የሚከተሉትን መልእክቶች ሰጡ- “ከአንድ አመት በላይ ኢኮኖሚያዊ ተሃድሶ እና የውጭ መከፈት በኋላ ዓለም አቀፍ ስርዓትን ለመቅረጽ ቻይና ቀዳሚ ሆነች ፡፡ በዓለም የንግድ ስርዓት ውስጥ የሚፈለጉ ማሻሻያዎች ከቻይና ጋር ብቻ ሊሆኑ ይችላሉ ፡፡
HBTS PTFE የነሐስ ሮድ ደረጃ ማህተም
ገብረ እግዚአብሔር፡- ከፌዴሬሽኑ ደንብና መመርያ ውጪ የተደረገ ምደባ የለም፡፡
መጀመሪያ ዶት ኮም ላይ የተሳፈውን ስለወደዱት 2 months 3 weeks ago
”… ትግራይ ነፃ አገር የነበረች ሉዓላዊነትዋ ተከብራ በነፃ ትኖር የነበረች አገር በአፄ ሚኒሊክ ተወራ የአማራው ቅኝ አገዛዝ ሆነች። ትግራይ የአማራ ቅኝ ግዛት ነች፡፡ ይሄ የወያኔ ማኒፌስቶ ነው። ዋናው ሕገ ደንብ ነው… ስለዚህ ትግራይ ከአማራው ቅኝ ገዢ እጅ አስወጥተን የትግራይን ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ መንግስት መመስረት አለብን የሚል ነው፡፡ሁለተኛ፣ሶስተኛ አማራ የሚባል የትግራይ ሕዝብ ጠላት ነው። ጠላት ብቻ ሳይሆን የትግራይ ሕዝብ ጠላት ጠላት ነው። ስለዚህ አማራን መምታት ፤ ማጥፋት ፤ አለብን። አማራ...