text
stringlengths 2
1.26k
|
|---|
ከትናንት በስቲያ ከቀኑ 6፡00 በድንጋይ በመወራወር የተጀመረው ግጭት ለሰዎች ሕይወት መጥፋትና ለበርካታ ቤቶችና ንብረት መውደም ምክንያት ሆኗል፤ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢም ትምህርት ተቋርጧል።
|
ብሔርና ሀይማኖት ግለስቦችና ቡድኖችን በሥመ እየጠቀስ ቢጽፍ ፒፕሉ ከሀሳቡ ይልቅ በሥም የተጠቀሱትን በመደገፍና በመቃውም፣ በትችና ሕፅጽ በመፈለግ ይጠመድና ከቁም ነገሩ ይልቅ ሀሜቱ ይናኛል።
|
ኤዶም ሰው አክባሪ ብዙም የማያወራ ቤተሰቦቹን አክባሪ ከቃላቸው የማይወጣ ትሁት ፣ ከስራ መልስ ወደቤት ፣ከቤት ወደስራ ከማለት በስተቀር ምንም አይነት አመል የሌለበት ነው።
|
ኃላፊው እንደገለፁት የዩኒቱ ውሃ መውጫ በደለል ስለተሞላና የተርባይን ሻፍት ዝንፈት በማጋጠሙ ዩኒቱ ከስምንት ዓመታት በላይ ሥራ አቁሞ ነበር።
|
ግንቦት 12 2012 በኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
|
ማንንም የማታዪ የማትሰሚበት ቦታ ሄደሽ ከራስሽ ጋር ብቻ ጊዜ እያሳለፍሽ ራስሽን መፈለግ ትፈልጊያለሽ?
|
እንዲሁም በቶክዮ ኦሎምፒክ አገራቸውን ወክለው ለሚሳተፉ የትግራይ አትሌቶችን ለማነጋገር ወደ ትግራይ በመምጣታቸው በትግራይ ክልል መንግስት ስም አመስግነዋል።
|
ሲዳማ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከተደራጁ 19 ማህበራት ለተውጣጡ እና 6 የክልል ባለሙያዎች ናቸው።
|
በዚህም ተጨዋቹ ለክለባችን የግራ ክንፍ ሚና ትክክለኛው ሰው ነው ተብሎ መታመኑን የጣሊያን ሚድያዎች በመዘገብ ላይ ይገኛሉ።
|
እስከዚያ ጥግ ድረስ በመግፋት ወሰናቸው ድረስ ለመድረስ አይሞክሩ!
|
ዲጂታላይዜሽን በነበረው ቴክኖሎጂ ላይ አዳዲስ አሰራሮችን እና እሴት ጨምሮ ስራዎችን አውቶሜትድ ማድረግ ሲቻል ነው።
|
እያንዳንዱ የእናንተ እንቅስቃሴ፣ እያንዳንዱ ውብ ጨዋታችሁ ሜዳ ላይ የምታሳዩት ጥበብ፣ እንዲሁም የእናንተ የማሸነፍ መንፈስ እኛን ደጋፊዎችን ሁልጊዜም በኩራት እንድንታይ ያደርገናል።
|
ትውስታ ኢትዮ ቴሌኮም ከአዋሽ ባንክ ጋር በአጋርነት ጥላ የተሰኘ ያለዋስትና የዲጂታል ፋይናንስ እና የዲቫይስ ፋይናንሲንግ አገልግሎቶችን በቴሌብር በይፋ አስጀመረ!
|
5 ሰዎች ደግሞ በአደጋው ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር ነቢል ሃሚድ ለአሐዱ ተናግረዋል።
|
በተጨማሪም አዋሽ ባንክ እና ግሎባል ባንክን የመሳሰሉ ግንባር ቀደም የግል ባንኮች በገበያው ላይ የኢኩዊቲ ኢንቨስትመንት አድርገዋል።
|
የሴቶች ማራቶን በአሁን ሰዓት በመካሄድ ላይ ሲገኝ ውድድሩ ከተጀመረ ሀያ ደቂቃ ሆኖታል።
|
ማክሮን ፤ ጠሚ ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ኢትዮጵያ ለስራ ጉብኝት ሲመጡ በ6 ዓመታት ይህ ሁለተኛቸው ነው።
|
ምን እና ማን እንደሆነ በጥፊ ስታቃጥሉት ይነግራችኋል ያልኳቸው የአካባቢው ወጣቶች ለህግ ይተላለፍ በማለት ለህግ አስረክበውት ወደ ፖሊስ ጣቢያ እንዲህ ተጭኖ ሄዷል።
|
ባንተ ህይወት ካንተ በላይ ትልቅ ልዩነት የሚፈጥር አካል የለም።
|
ይሁንና ወረራው ከተፈጸመ 20 ዓመት በኋላ የአሜሪካ ጦር ወደ ኢራቅ መግባቱ ስህተት ነው የሚሉ አሜሪካዊያን ቁጥር 61 በመቶ መድረሱን ይሄው ተቋም ያስጠናው ጥናት ያስረዳል።
|
ከዚያ በኋላ የነበሩት በረራዎች የተቋረጡት፤ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ አንድ የጦር አውሮፕላን ግጀት በተባለ አካባቢ በአየር ላይ ተመትቷል መባሉን ተከትሎ መሆኑን እኚሁ የአየር መንገዱ ሰራተኛ ያብራራሉ።
|
ጥቅምት 24 አሸባሪው ህወሓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላትን የገደለበት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያንም የገለደለበት ቀን ነው።
|
ሶስተኛው ምርታማነት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብርናም በኢንዱስትሪም ምርታማነታችን ውስን ነበር።
|
ቆንጂት እቺ ግጥም የምትለቀው ቲክቶክ ላይባክህ አላወቅኳትምታውቃታለህ ባክህ ቆይ ላሳይህ አንድ የሷን ቪዲዮውይ ውይ0 ቆንጂት ከምትል ፈንዲሻዋ አትልም?
|
ኩባንያው የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት የሆነውን ኤም ፔሳን ሳይጨምር ሁሉም ዋና ዋና ዘርፎች በስድስት ወራት ውስጥ አዎንታዊ ዕድገት ማስመዝገባቸውን ገልጿል።
|
መልበሻ ክፍሉን እነ ማጉ እንዲህ አድምቀውታል።
|
ይሄ ክብር0 የህዝቡ ትክክለኛ የሀገር ፍቅር ስሜት የወለደው ነው።
|
ካርድ በመሙላት ብቻ ከሳፋሪኮም ወደ ሳፋሪኮም በነፃ ያለገደብ ቀኑን ሙሉ ወይም ሳምንቱን ሙሉ ማውራት እንችላለን።
|
በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ የተደረገው ሙከራ የሊቢያን የፖለቲካ ውጥረት እንዳያባብሰው ተስግቷል።
|
የመገናኛ መሣሪያዎችን በተመለከተ ከኢንሳ ጋር እየተነጋገርን ነው።
|
ነዋሪዎቹ እንደሚሉት ታጣቂዎቹ አራት ህፃናትን ከአካባቢው ይዘው ተሰውረዋል፡፡የሟቾቹ አስከሬን ትላንት ተነስቶ ስርዓተ ቀብራቸው መፈፀሙንም ተሰምቷል።
|
5 ደቂቃ ይቀራል ዝግጁ ከሆናችሁ ዝግጁ ነን በሉ!
|
በተሳሳተ መንገድ ህዝብን ማሰቃየት ይበቃል ይህን የሰላም አማራጭ ተጠቀሙበት የሚል መልዕክትም ለፅንፈኛው አባላት አስተላልፈዋል ዘጋቢ አበበ ካሳሁን ነው።
|
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሀዋሳ ህገ መንግስቱ ላይ የአማራ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ኩርፊያ አለው።
|
ግጭቱ በመሬት ይገባኛል ሰበብ በሐውሳ እና በበርታ ጎሳዎች መካከል ባለፈው ወር ቢቀሰቀስም ያለፈው ሣምንት ረቡዕ እና ሐሙስ እጅግ አይሎ እንደነበር አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።
|
ኢንሰቲትዩቱ ከፈጠራ ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያደረገ ሲሆን በውይይቱ ሀገራዊ በሆኑ ዋና ዋና ችግሮች ላይ ትኩረት ይደረጋል ተብሏል።
|
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በምስራቅ ወለጋ ዞን ፣ ኪራሙ ወረዳ የሚገኙ ሲቪል ሰዎች ለደህንነታቸው አስጊ ሁኔታ ላይ የሚገኙ መሆናቸው አሳሳቢ መሆኑን ገልጿል።
|
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ ብሬግዚት፤ ያልተቋጨው ውልከቅዳሜው የብሪታንያ ፓርላማ ውሳኔ በኋላ የብሬግዚት እጣ ፈንታ እንደገና ማነጋገር ይዟል።
|
01 ስናይፐር ተመርኳል ከ18 በላይ የነብስ ወከፍ መሳሪያዎች ተማርኳል ከ20 በላይ የሚሊሻ አባላት የተማረኩ ሲሆን በርካቶች ደግሞ እግር አውጭኝ ብለው ፈርጥጠዋል።
|
ኩባንያዎቹ ይህንን ሥራ ካሳኩ በኋላ በርከት ያሉ ሳይንሳዊትርፎችን ያገኛሉ።
|
ረጀብ ጣይብ ኤርዶኻን በቱርክ ለሁለተኛ ዙር የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በማሸነፍ በድጋሚ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
|
ከህገመንግስት አንፃር ስናየው እነዚህ ኃይሎች ህጋዊ አይደሉም ህገመንግስቱ እውቅና አይሰጣቸውም።
|
ሲቪሊያን ሰዎች የሚኖሩበት አካባቢ ላይ ግጭት መተንኮስ አግባብ አይደለም።
|
የሕይወት ታሪካቸውን የሚዘክር ዐቢይ ትንሹ ዋርካ የተሰኘ ዶክመንተሪ በመርሃግብሩ ለዕይታ ቀርቧል።
|
ወረርሽኙ በሚያስከትለው ሕመም ሳቢያ 114 ሺሕ በላይ ሰዎች በአፍሪካ ሕይወታቸውን አጥተዋል።
|
የጆ ባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ካለው ሁኔታ አንጻር ኢትዮጵያን ወደ አጎዋ ተጠቃሚነት እንድትመለስ ለማድረግ የተሻለ ሁኔታ መኖር አለመኖሩን በቅርበት እያጤነ ነው ሲሉ ፊ ገልጸዋል።
|
በእርግጥ ገና ጅምር ላይ ነው፤ ነገር ግን ሊቲየም ባትሪዎች በማምረት፤በመጨረሻም ለኤሌክትሪክ መኪና የሚሆኑ ባትሪዎች ማምረት እንፈልጋለንሲሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ቋሚ ፀሃፊ ፋኑኤል ታግዊራ ተናግረዋል።
|
ባለፈው ወር ትራምፕ በቻይና ለሚገኘው ባይትዳንስ0 የቲክቶክን የአሜሪካ ንብረቶች ለመሸጥ የተሰጠውን የጊዜ ገደብ እስከ መስከረም 10 አራዝመዋል።
|
አንድ ወንድማችን ሸሂድ ሆኗል!
|
የቦይንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዴቭ ካልሁን ለሰራተኞቹ እንደተናገሩት የኩባንያው ትኩረት መሆን አለበት ብለዋል።
|
የአዲስ አበባ ሕዝብ ሂትለሩን እቅፍ እያሳደገ መሆኑን መች ጠርጥሮ?
|
ነገር ግን መኪናው ውስጥ አስገብቷት0 እርዳታ ሊያደርጉላት የሚፈልጉት ሰዎች ቤተሰቡ መሆናቸውን እና ይህንን ድጋፍ የመስጠት ግዴታ እንዳለባቸው በመተማመን ሲያወራ ግራ መጋባት ውስጥ ከተታት።
|
ክሱ በፍሎሪዳ በሚገኝ የፌዴራል ፍርድ ቤት ቀርቧል።
|
ከጥቂት ወራት በፊት እስራኤል በሶሪያ የሚገኘውን የኢራንን ቆንስላ በቦምብ ካጋየች በኋላ ቴህራን በመቶዎች የሚቆጠሩ ድሮኖችን እና ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል መተኮሷ ይታወሳል።
|
ግብፅ በ ዙሪያ የሦስቱን ሀገራት የጋራ ጥቅም የሚያሟላ ስምምነት ላይ ለመድረስ ጥረቷን ብትቀጥልም አልተሳካም።
|
1 የቴክኖ የአዲስ ዓመት ልዩ የበዓል ስጦታ!
|
ጥሩ ግምት ነው ከረፈደም ቢሆን ለምን እኔስ ይቅርብኝ ፣ በስም እንኳ ልተካከል ብለው የገመትከውን ስም ሰጥተውኛል።
|
ያንብቡ የሩስያ እና የዩክሬን ቁርሾ ምንድነው?
|
የተሳለ ሾተል፣ሰሚ ያጣ ጩኸትየማያባራ ግፍ፣የማይሰክን እልቂት።
|
ክትባቱ ውዝግብ አስነስቷል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የሶርያ ሕገ መንግሥታዊ ኮሚቴ መቋቋሙን ይፋ አደረጉ።
|
የ ቶተንሀም አዲሱ አሰልጣኝ ለመሆን የተቃረቡት ጣልያናዊው አንቶኒዮ ኮንቴ ከ ደቂቃዎች በኋላ አስራ ስምንት ወራት በ ሰሜን ለንደን የሚያቆያቸውን ኮንትራት እንደሚፈራረሙ ይጠበቃል።
|
የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ሌሊቱን በአክቲቪስት ጀዋር መሃመድ መኖሪያ ቤት ተፈጸመ የተባለውን ክስተት ተከትሎ ተቃውሟቸውን ለመግለጽ አደባባይ ወጥተው ነበር።
|
ራይስተር ዛሬ ማክሰኞ ከፊልም ኢንደስትሪ ሰዎች ጋር እና ከአርቲስቶች ጋር በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙርያ ዉይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘው ነበር።
|
በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ሁኔታ ህፃናት ለድህነት እና ለረሃብ እንደሚጋለጡ የአፍሪካ ቻይልድ ፖሊሲ ፎረም የፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር አቶ የኋላእሸት መኮንን ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
|
የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋቲኖ ከብራዚላዊው የፊት መስመር ተጨዋች ቪንሰስ ጁኒየር ጎን እንደሚቆሙ እና ለዘረኝነት ቦታ እንደሌለ አስታውቀዋል።
|
በኢትዮጵያ በአጠቃላይ እስካዛሬ ድረስ 672 ሺህ 637 የላቦራቶሪ ምርመራ ተከናውኗል።
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ባሰረው ውል 67 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ተስማምቷል።
|
አሚኮ እለታዊ የምንዛሬ መረጃ ጥር 162017 ዓ ም የጤና ባለሙያዎች በችግርም ውስጥ ኾነው ለማኅበረሰቡ የጤና አገልግሎት እየሰጡ ነው።
|
ጥቃቱ የተፈጠረው በአካባቢው ከፍተኛ መዘናጋት ስለነበር አስታውሰው፣ ከአንድ ወር በፊት በዚሁ አስተዳደር ፃታ በተባለ አካባቢ የተፈጠረውን ጥቃት እንደ ማነፃፀሪያ አቅርበዋል።
|
ጀነራል ሞሃመድ ካይሮ ላይ ከፕሬዚደንት አብደል ፈታህ አልሲሲ ጋር ተገናኝተዉ መምከራቸዉ ነዉ የተገለፀዉ።
|
ተመራቂዎች የሥራ እድል እንዲያገኙ ለማስቻል በተዘጋጀው በዚህ መርኃ ግብር ተመራቂዎች የሠሯቸውን ሥራዎች ለአውደ ርዕዩ ተሳታፊዎች ገለጻ አድርገዋል።
|
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፤ አየር ኃይል የኢትዮጵያን የአየር ክልል ጥሶ የገባውን አውሮፕላን መቶ መጣሉን እንደሚደግፍ ገልጿል።
|
በሰር አሌክስ ፈርጉሰን የአሰልጣኝነት ወቅት የትኛውም ተጨዋች በዚህ ልክ ቢያጠፋ ዳግም በክለቡ መጫወት አይችልም ነበር።
|
ትናንት በድንገት ሕይወታቸው ያለፈው የቀድሞው የግብፅ ፕሬዝዳንት መሐመድ ሙርሲ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ!
|
ባንተ ቃል ሁሉ ይድናልካንተ በላይ ሀይል የለም።
|
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በንጹሃን ላይ በተፈፀመው ቃጠሎ በወንጀሉ ተሳትፎ አላቸው ተብለው በተጠረጠሩ የጸጥታ አካላት ላይ ምርመራ እየተደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
|
በዚህም ምክኒያት ሞሮኮ ወደ 16 ውስጥ ለማለፍ የመጨረሻወን ጫወታ ትጠብቃለች።
|
የደሃዉ ልጅ አንሶ አልታይም፣ የደሃ ልጅ መባል አልፈልግም ከማለቱ የተነሳ ያለውን ገንዘብ መጠቀም ይጀመራል።
|
በዚህም የአብላጫ ድምፅ እና የተመጣጣኝ ውክልና በምን ያህል መቶኛ ይሁን የሚለውም የፓርቲዎቹ የልዩነት ሀሳብ ነው።
|
ይህ የ 18 ዓመት ወጣት አጥቂ በተሰጠው እድል ድንቅ ብቃቱን በማሳየት በጨዋታው መሃልም ትኩርትን የሳቡ እንቅስቃሴዎችን ማሳየት ችሏል።
|
በክረምቱ ቡድኑን እንደገና እየገነባን ነው ብለው የሚያስቡት ግሌዘርስ አሁንም ለደጋፊዎች ያላቸውን ንቀት በግልፅ እያሳዩ ነው።
|
ፈተናው የሚሰጠው ለመማር ባመለከታችሁበት ኢንስቲትዩት ወይም ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት መሆኑ ተገልጿል።
|
ተከሳሾቹ ክሱ ከደረሳቸው በኋላ ድርጊቱን ክደው በመከራከራቸው ዐቃቤ ሕግ የሰው ምስክሮችን፣ አስረጂና ገላጭ የሰነድ ማስረጃዎችን ለችሎቱ አቅርቧል።
|
ከሰኔ 24 2015 እስከ መስከረም 2016 ዓም ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ጊዜአዊ የህፃናትን ትምህርት ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
|
ዛሬ ሳይሆን ነገ ፤ አሁን ሳይሆን በኋላ።
|
ደሀው አባትና ሀብታሙ አባት ስለገንዘብ የሚሰጡት አስገራሚ ትምህርት በማራኪ ሁኔታ የቀረበበት፣ ሚሊዮኖች ስለገንዘብ ያላቸውን አስተሳሰብ የቀየረ መጽሐፍ!
|
የሰው ልጅ በውስጡ ያለው ይህንን ሀይል የማወቅ ፍላጎት በፍልስፍናው ሜታፊዚክስን ፈጠረ።
|
ኮሚቴው በወሳኝ አገራዊና የፓርቲ ሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ ማስቀመጡን ፓርቲው ለኢፕድ በላከው መረጃ አስታውቋል።
|
በቢሮው የሰብል ልማት ዳይሬክተር አቶ አሕመድ መሐመድ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በአፋር ክልል አጠቃላይ በምርት ዘመኑ 100 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዶ በስፋት እየተሰራ ይገኛል።
|
ሲያጠፋ ይቅር በለው፤ ሲደክም አበርታው፤ ሲሳካለት አሞግሰው።
|
በዚህም ተማሪዎች በአንድ ዓመት ሁለት የክፍል ደረጃዎችን እንዲያጠናቅቁ የሚያደርግ መሆኑን አስረድተዋል።
|
የቴሌቪዥን ጣቢያዉ በአማርኛ እና በኦሮምኛ ቋንቋ ስርጭቱን ሲያደርግ ባለፉት አምስት አመታት በሱፐር ስፖርት በኮሜንትሪ እና በትንታኔ ጨዋታዎችን ሲያስተላለፉ የነበሩ ጋዜጠኞች በዚህኛዉ ጣቢያ እንደሚቀጥሉ ታዉቋል።
|
የአምባሳደር ሱሌማን ደብዳቤ ሙሉ ደብዳቤ ተገኘቷል።
|
በዓሉን ስናከብር የተቸገሩትን መርዳት፣ የወደቁትን ማንሳት፣ የታመሙትን መደገፍ፣ ከቤታቸው የተፈናቀሉትን ማሰብ አንዘንጋ።
|
በስፔን የግብር ህግ መሰረት ሀምሳ በመቶ ያህል የሚሆነው ለስፔን መንግሥት ገቢ እንደሚሆን ተዘግቧል።
|
ከተለያዩ የታሪክ ማህደሮች አጠናቅሬ ያቀረብኩላችሁ አብዱረህማን ነበርኩ መልካም ምሽት።
|
ከ2012 ዓ ም ጀምሮ የጤፍ ሰብል ማልማት ተግባርን በተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች ለማስፋት ሙከራ እየተደረገ እንደሆነ ጠቅሰው፤ ጀምሩ ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳየ መሆኑን ተናግረዋል።
|
60 ቀን ነበራቸው ስህተት ሰርተዋል ብለዋል ፕሬዝዳንቱ።
|
ታጣቂው ለምን ወደ ኤምባሲው ተኩስ እንደከፈተና ፖለቲካዊ ዓላማ ይኑረው አይኑረው ግን የተባለ ነገር የለም።
|
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የባልስቲክ ሚሳኤል እና የኒውክሌር መሳሪያዎችን እንዳይሞክር መከልከሉ ግን አይዘነጋም።
|
End of preview. Expand
in Data Studio
Amharic Sentences Corpus V1.0
Source: Telegram
This 1.6 million Amharic sentences corpus reflects current Amharic usage as of December 20, 2025, and is designed for anyone interested in:
- Training Amharic-based LLMs
- Fine-tuning NLP models
- Building search, summarization, or generative systems in Amharic
The dataset is heavily cleaned and normalized, but like any serious LLM dataset, it still needs proper tokenization for pre-training.
I recommend using an Amharic-specific tokenizer such as: https://pypi.org/project/amharic-tokenizer/0.2.6
Another useful Amharic Sentences corpus by @rasyosef & @Addis AI
How did I create this text corpus?
- I vibe coded a simple yet powerful script that creates a sentences from a .Json file that I downloaded from telegram channels. If you Want to create your own text corpus, feel free to use my script. https://github.com/ababiyaworku/HuggingFace_dataset_creator
This project is fully open-source & community-driven. If you’re building in NLP, AI research, or language technology, this is for you.
Use it. Improve it. Build on top of it.
- Downloads last month
- 110
