Datasets:
verse_id
stringlengths 8
8
| book
stringclasses 66
values | chapter
stringclasses 151
values | verse
int64 1
176
| verse_text
stringlengths 0
495
| text
stringlengths 13
511
|
|---|---|---|---|---|---|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 1
|
በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:1] በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 2
|
ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:2] ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 3
|
እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:3] እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 4
|
እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:4] እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 5
|
እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:5] እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 6
|
እግዚአብሔርም። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:6] እግዚአብሔርም። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 7
|
እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:7] እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 8
|
እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:8] እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 9
|
እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:9] እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 10
|
እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:10] እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 11
|
እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:11] እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 12
|
ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:12] ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 13
|
ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሦስተኛ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:13] ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሦስተኛ ቀን።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 14
|
እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:14] እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ፤
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 15
|
በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:15] በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 16
|
እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:16] እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 17
|
እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:17] እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው፤
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 18
|
በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:18] በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 19
|
ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:19] ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 20
|
እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:20] እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 21
|
እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:21] እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 22
|
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:22] እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 23
|
ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:23] ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 24
|
እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:24] እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 25
|
እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:25] እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 26
|
እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:26] እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 27
|
እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:27] እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 28
|
እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:28] እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 29
|
እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:29] እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 30
|
ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:30] ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።
|
000_0001
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
1
| 31
|
እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 1:31] እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 1
|
ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:1] ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 2
|
እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:2] እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 3
|
እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:3] እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 4
|
እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:4] እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 5
|
የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:5] የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም፤
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 6
|
ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:6] ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 7
|
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:7] እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 8
|
እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:8] እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 9
|
እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:9] እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 10
|
ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:10] ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 11
|
የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:11] የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 12
|
ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:12] ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 13
|
የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:13] የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 14
|
የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:14] የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 15
|
አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:15] አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 16
|
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:16] እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 17
|
ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:17] ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 18
|
እግዚአብሔር አምላክም አለ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:18] እግዚአብሔር አምላክም አለ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 19
|
እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:19] እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 20
|
አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:20] አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 21
|
እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት፥ አንቀላፋም፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:21] እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት፥ አንቀላፋም፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 22
|
እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:22] እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 23
|
አዳምም አለ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:23] አዳምም አለ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 24
|
ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:24] ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
|
000_0002
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
2
| 25
|
አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ፥ አይተፋፈሩም ነበር።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 2:25] አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ፥ አይተፋፈሩም ነበር።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 1
|
እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ። ሴቲቱንም። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን? አላት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:1] እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ። ሴቲቱንም። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን? አላት።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 2
|
ሴቲቱም ለእባቡ አለችው። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:2] ሴቲቱም ለእባቡ አለችው። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 3
|
ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ እግዚአብሔር አለ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:3] ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ እግዚአብሔር አለ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 4
|
እባብም ለሴቲቱ አላት። ሞትን አትሞቱም፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:4] እባብም ለሴቲቱ አላት። ሞትን አትሞቱም፤
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 5
|
ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:5] ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 6
|
ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:6] ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 7
|
የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:7] የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 8
|
እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:8] እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 9
|
እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ። ወዴት ነህ? አለው።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:9] እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ። ወዴት ነህ? አለው።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 10
|
እርሱም አለ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ፥ ተሸሸግሁም።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:10] እርሱም አለ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ፥ ተሸሸግሁም።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 11
|
እግዚአብሔርም አለው። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:11] እግዚአብሔርም አለው። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 12
|
አዳምም አለ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:12] አዳምም አለ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 13
|
እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም አለች። እባብ አሳተኝና በላሁ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:13] እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም አለች። እባብ አሳተኝና በላሁ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 14
|
እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:14] እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 15
|
በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:15] በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 16
|
ለሴቲቱም አለ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:16] ለሴቲቱም አለ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 17
|
አዳምንም አለው። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:17] አዳምንም አለው። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ፤
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 18
|
እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:18] እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 19
|
ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ፤ አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:19] ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ፤ አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 20
|
አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:20] አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 21
|
እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው፥ አለበሳቸውም።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:21] እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው፥ አለበሳቸውም።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 22
|
እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:22] እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር፤
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 23
|
ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:23] ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ።
|
000_0003
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
3
| 24
|
አዳምንም አስወጣው፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 3:24] አዳምንም አስወጣው፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 1
|
አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ቃየንንም ወለደች። እርስዋም። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:1] አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ቃየንንም ወለደች። እርስዋም። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 2
|
ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:2] ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 3
|
ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:3] ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ፤
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 4
|
አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ፤
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:4] አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ፤
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 5
|
ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:5] ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 6
|
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ?
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:6] እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ?
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 7
|
መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:7] መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 8
|
ቃየንም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:8] ቃየንም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 9
|
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን?
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:9] እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን?
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 10
|
አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:10] አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 11
|
አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:11] አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 12
|
ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:12] ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 13
|
ቃየንም እግዚአብሔርን አለው። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:13] ቃየንም እግዚአብሔርን አለው። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 14
|
እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:14] እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 15
|
እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:15] እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 16
|
ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:16] ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 17
|
ቃየንም ሚስቱን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ሄኖሕንም ወለደች። ከተማም ሠራ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:17] ቃየንም ሚስቱን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ሄኖሕንም ወለደች። ከተማም ሠራ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 18
|
ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:18] ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 19
|
ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:19] ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ።
|
000_0004
|
ኦሪት ዘፍጥረት
|
4
| 20
|
ዓዳም ያባልን ወለደች፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ።
|
[ኦሪት ዘፍጥረት 4:20] ዓዳም ያባልን ወለደች፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ።
|
End of preview. Expand
in Data Studio
Amharic Bible Corpus Dataset
This is an open Protestant Amharic Bible corpus dataset for LLM pretraining and NLP research.
Dataset Description
This dataset contains the complete Amharic Bible text, formatted for language model pretraining. Each entry is a single Bible verse with its reference in the format: Book Chapter:Verse Verse text.
Features
text: Complete verse text with book, chapter, and verse reference- Format:
Book Chapter:Verse Verse text
Dataset Structure
The dataset contains a single split:
- train: 30,752 Bible verses for training language models
Languages
- Primary language: Amharic (am)
- Script: Ge'ez/Ethiopic script
- Language code: am-ET
Statistics
| Metric | Count |
|---|---|
| Total Books | 66 |
| Total Chapters | 1,189 |
| Total Verses | 30,752 |
| File Size | 5.23 MB |
| Format | Parquet |
Sample Verses
- ኦሪት ዘፍጥረት 1:1 - በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
- ኦሪት ዘፍጥረት 1:2 - ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።
- ኦሪት ዘፍጥረት 1:3 - እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።
- ኦሪት ዘፍጥረት 1:4 - እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ።
- ኦሪት ዘፍጥረት 1:5 - እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።
Book Summary (First 10 Books)
| Book | Chapters | Verses |
|---|---|---|
| ኦሪት ዘፍጥረት | 50 | 1,530 |
| ኦሪት ዘጸአት | 40 | 1,207 |
| ኦሪት ዘሌዋውያን | 27 | 855 |
| ኦሪት ዘኍልቍ | 36 | 1,276 |
| ኦሪት ዘዳግም | 34 | 934 |
| መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ | 24 | 636 |
| መጽሐፈ መሣፍንት | 21 | 616 |
| መጽሐፈ ሩት | 4 | 85 |
| መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ | 31 | 809 |
| መጽሐፈ ሳሙኤል ካል | 24 | 691 |
And 56 more books...
Usage
from datasets import load_dataset
# Load the dataset
dataset = load_dataset("NaolBM/amharic_bible_corpus")
# Access the training data
train_data = dataset["train"]
# Iterate through verses
for example in train_data:
print(example["text"])
# Example: "ኦሪት ዘፍጥረት 1:1 በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።"
# Get statistics
print(f"Total verses: {len(train_data)}")
- Downloads last month
- 35