id
stringlengths 16
16
| title
stringlengths 10
164
| text
stringlengths 100
293k
| wikimedia_format
stringlengths 371
293k
| url
stringlengths 80
80
| char_count
int64 100
293k
| word_count
int64 10
58.5k
| purity
float64 0.52
0.99
| extracted_at
stringdate 2025-10-04 13:49:17
2025-10-04 14:20:47
|
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
0ff21b7d3a09a6f7
|
ለፓወር ሴክተር ሪፎርም፣ ኢንቨስትመንትና ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ
|
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት ማጽደቂያ አዋጅ………...…………….......ገጽ ፲፭ሺ፯፻፮ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ፫፻፺፫ ሚሊዮን (ሶስት መቶ ዘጠና ሶስት ሚሊዮን) ኤስ ዲ አር ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል መጋቢት ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፳፱ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ኢንቨስትመንትና ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም ፩ሺ፫፻፴/፪ሺ፲፮" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል መጋቢት ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር 7520-ET በዚህ አዋጅ ጸድቋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፫፻፺፫ ሚሊዮን (ሶስት መቶ ዘጠና ሶስት ሚሊዮን) ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
|
<doc id="0ff21b7d3a09a6f7" title="ለፓወር ሴክተር ሪፎርም፣ ኢንቨስትመንትና ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ" source="Ethiopian Ministry of Justice" type="legal_document" url="https://justice.gov.et/am/?jet_download=15ccf7a6f361d0ed9e796c3903ee0dfd15a5604a" char_count="930" purity="0.95">
ለፓወር ሴክተር ሪፎርም፣ ኢንቨስትመንትና ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፍ የልማት ማጽደቂያ አዋጅ………...…………….......ገጽ ፲፭ሺ፯፻፮ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ፫፻፺፫ ሚሊዮን (ሶስት መቶ ዘጠና ሶስት ሚሊዮን) ኤስ ዲ አር ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል መጋቢት ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፳፱ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ኢንቨስትመንትና ሞደርናይዜሽን ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም ፩ሺ፫፻፴/፪ሺ፲፮" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል መጋቢት ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር 7520-ET በዚህ አዋጅ ጸድቋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፫፻፺፫ ሚሊዮን (ሶስት መቶ ዘጠና ሶስት ሚሊዮን) ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
</doc>
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=15ccf7a6f361d0ed9e796c3903ee0dfd15a5604a
| 930
| 176
| 0.948344
|
2025-10-04T13:49:17.413345
|
d9b3b18baf247a8a
|
ለኢትዮጵያ ንግድ ሎጅስቲክስ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ
|
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ለኢትዮጵያ ንግድ ሎጅስቲክስ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ.…………… በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ስምንት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺሕ) ኤስ.ዲ.አር ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ጥር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት ፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፲፯ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) እና (፲፪) መሠረት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማሕበር ለማግኘት የተፈረመው ፩ሺ፫፻፲፯/፪ሺ፲፮" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማሕበር መካከል ጥር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር 7464-ET በዚህ አዋጅ የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን አምስት መቶ ሺሕ) ኤስ.ዲ.አር. በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ ፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
|
<doc id="d9b3b18baf247a8a" title="ለኢትዮጵያ ንግድ ሎጅስቲክስ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ" source="Ethiopian Ministry of Justice" type="legal_document" url="https://justice.gov.et/am/?jet_download=222f037fabf8fc2d1370fe44576e7afa92d05356" char_count="920" purity="0.95">
ለኢትዮጵያ ንግድ ሎጅስቲክስ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ለኢትዮጵያ ንግድ ሎጅስቲክስ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ.…………… በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ስምንት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺሕ) ኤስ.ዲ.አር ብድር የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ጥር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት ፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፲፯ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭(፩) እና (፲፪) መሠረት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም አቀፉ የልማት ማሕበር ለማግኘት የተፈረመው ፩ሺ፫፻፲፯/፪ሺ፲፮" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማሕበር መካከል ጥር ፲፭ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር 7464-ET በዚህ አዋጅ የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን አምስት መቶ ሺሕ) ኤስ.ዲ.አር. በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ ፪ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
</doc>
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=222f037fabf8fc2d1370fe44576e7afa92d05356
| 920
| 177
| 0.954301
|
2025-10-04T13:49:19.212360
|
4da01df106cef10e
|
በኢትዮጵያ እና በጆርዳን መካከል በስራ ስምሪት ዘርፍ የተፈረመ የመግባቢያ ሰነድ ማጽደቂያ አዋጅ
|
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ………………………………. ገጽ ፲፭ሺ፮፻፲፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን መንግሥት መካከል የተደረገውን የብድር ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ፹፫ ሚሊዮን ፭፻ሺ ዩሮ (ሰማንያ ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ዩሮ) የሚያስገኘው የብድር ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥር ፳፱ ቀን ፳ሺ፲፮ ዓ.ም የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት ፭ ቀን ፪ሺ፲፮ዓ.ም ባኣካሄደዉ ፲፯ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀዉ በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ይህ አዋጅ “ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፫፻፲፰/፪ሺ፲፮” ተብሎ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥር ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ..ም የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፹፫ ሚሊዮን ፭፻ሺ ዩሮ (ሰማንያ ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ዩሮ) በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
|
<doc id="4da01df106cef10e" title="በኢትዮጵያ እና በጆርዳን መካከል በስራ ስምሪት ዘርፍ የተፈረመ የመግባቢያ ሰነድ ማጽደቂያ አዋጅ" source="Ethiopian Ministry of Justice" type="legal_document" url="https://justice.gov.et/am/?jet_download=ecd859b27bac2f078358f2bcf98812d4100a34c4" char_count="944" purity="0.96">
በኢትዮጵያ እና በጆርዳን መካከል በስራ ስምሪት ዘርፍ የተፈረመ የመግባቢያ ሰነድ ማጽደቂያ አዋጅ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ………………………………. ገጽ ፲፭ሺ፮፻፲፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን መንግሥት መካከል የተደረገውን የብድር ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ፹፫ ሚሊዮን ፭፻ሺ ዩሮ (ሰማንያ ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ዩሮ) የሚያስገኘው የብድር ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥር ፳፱ ቀን ፳ሺ፲፮ ዓ.ም የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህን ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት ፭ ቀን ፪ሺ፲፮ዓ.ም ባኣካሄደዉ ፲፯ኛ መደበኛ ስብሰባ ያጸደቀዉ በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ይህ አዋጅ “ለኢነርጂ ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፫፻፲፰/፪ሺ፲፮” ተብሎ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥር ፳፱ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ..ም የተፈረመው የብድር ስምምነት ቁጥር የገንዘብ ሚኒስቴር በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፹፫ ሚሊዮን ፭፻ሺ ዩሮ (ሰማንያ ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ዩሮ) በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሐምሌ ፫ ቀን ፪ሺ፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ
</doc>
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=ecd859b27bac2f078358f2bcf98812d4100a34c4
| 944
| 182
| 0.961992
|
2025-10-04T13:49:20.932388
|
a4121f2a552a5444
|
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መንግስት መካከል የተደረገ የአየር አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ
|
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፻፳፮/፪ሺ፲ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የተደረገ የአየር አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ………………………………ገጽ ፲፭ሺ፹፫ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የተፈረመውን የአየር አገልግሎት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የአየር አገልግሎት ስምምነት ሐምሌ ፳ ቀን ፪ሺ፲ በሩሲያ ሴንት ፒተርስበርግ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳ቀን ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፳፱ኛ መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው ኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ () እና (፲፪) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ይህ አዋጅ “በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክ- ራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ አዋጅ ቁጥር ፳፮/ሺ፲፮” ተብሎ ሊጠቀስ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን ቀን ፪ሺ፲ በሴንት ፒተርስበርግ ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ስልጣን ለሲቪል አቬዬሽን ባለስልጣን በዚህ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል:: አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ሺ፲ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
|
<doc id="a4121f2a552a5444" title="በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መንግስት መካከል የተደረገ የአየር አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ" source="Ethiopian Ministry of Justice" type="legal_document" url="https://justice.gov.et/am/?jet_download=022d777a2f34bb08c3cb6197d9a20bd6dcbd8d68" char_count="799" purity="0.93">
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መንግስት መካከል የተደረገ የአየር አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ፪ሺ፲ አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፻፳፮/፪ሺ፲ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የተደረገ የአየር አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ………………………………ገጽ ፲፭ሺ፹፫ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የተፈረመውን የአየር አገልግሎት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን መንግስት መካከል የአየር አገልግሎት ስምምነት ሐምሌ ፳ ቀን ፪ሺ፲ በሩሲያ ሴንት ፒተርስበርግ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳ቀን ሺ፲፮ ዓ.ም በአካሄደው ፳፱ኛ መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው ኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ () እና (፲፪) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ይህ አዋጅ “በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክ- ራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ አዋጅ ቁጥር ፳፮/ሺ፲፮” ተብሎ ሊጠቀስ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በሩሲያ ፌደሬሽን ቀን ፪ሺ፲ በሴንት ፒተርስበርግ ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ስልጣን ለሲቪል አቬዬሽን ባለስልጣን በዚህ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል:: አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ሺ፲ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
</doc>
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=022d777a2f34bb08c3cb6197d9a20bd6dcbd8d68
| 799
| 146
| 0.931193
|
2025-10-04T13:49:22.452356
|
373e392a19292aef
|
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ
|
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ…ገጽ ፲፭ሺ፮፻፹ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተደረገው በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተደረገ ስምምነት መስከረም ፲ ቀን ሺ፲ ዓ.ም በኒውዮርክ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ፤
ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳፪ ቀን ሺ፲፮ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ () እና (፲፪) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል መስከረም ፲፪ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት በኒውዮርክ፣አሜሪካ የተፈረመው ስምምነት በዚህ አዋጅ ጸድቋል:: ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ሺ፲ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
|
<doc id="373e392a19292aef" title="በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ" source="Ethiopian Ministry of Justice" type="legal_document" url="https://justice.gov.et/am/?jet_download=d68181a7c76e165d961d875467ff42be55b36cd5" char_count="756" purity="0.97">
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ…ገጽ ፲፭ሺ፮፻፹ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተደረገው በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተደረገ ስምምነት መስከረም ፲ ቀን ሺ፲ ዓ.ም በኒውዮርክ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ፤
ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳፪ ቀን ሺ፲፮ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ () እና (፲፪) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኢንዶኔዥያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል መስከረም ፲፪ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም የዲፕሎማቲክ እና ሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት በኒውዮርክ፣አሜሪካ የተፈረመው ስምምነት በዚህ አዋጅ ጸድቋል:: ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አዲስ አበባ ሰኔ ፲፰ ቀን ሺ፲ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
</doc>
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=d68181a7c76e165d961d875467ff42be55b36cd5
| 756
| 139
| 0.966019
|
2025-10-04T13:49:23.917670
|
a91a1369ca83c028
|
የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ
| "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የልዩ ኢኮኖሚ ዞ(...TRUNCATED)
| "<doc id=\"a91a1369ca83c028\" title=\"የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ\" source=\"Ethiopian M(...TRUNCATED)
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=2a29f843244f083fcf3f7472cc240b7bdead4453
| 43,766
| 8,726
| 0.980052
|
2025-10-04T13:49:26.075695
|
708df187798680d0
| "በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት ድርጅቶች አዋ(...TRUNCATED)
| "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በፌዴራል መንግ(...TRUNCATED)
| "<doc id=\"708df187798680d0\" title=\"በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያ(...TRUNCATED)
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=6742e20f0c63d185ba1caa784ab6c3f256f9b886
| 25,446
| 4,774
| 0.981619
|
2025-10-04T13:49:28.545250
|
3cfe1f5c10e09d43
|
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ
| "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ግን(...TRUNCATED)
| "<doc id=\"3cfe1f5c10e09d43\" title=\"የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተ(...TRUNCATED)
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=ac584d343b68a309d42b16b5e3a7adb50a47cc8f
| 10,861
| 2,259
| 0.977217
|
2025-10-04T13:49:30.369159
|
c84215b427aa1be4
| "የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅ 1142/2011ን (...TRUNCATED)
| "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ጥር(...TRUNCATED)
| "<doc id=\"c84215b427aa1be4\" title=\"የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ማ(...TRUNCATED)
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=2ef44eb4c2d1515011d61139d5cb6f6b22887030
| 4,218
| 837
| 0.927262
|
2025-10-04T13:49:34.736119
|
8aaa9e0d0c230432
| "በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በ(...TRUNCATED)
| "የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ታህ(...TRUNCATED)
| "<doc id=\"8aaa9e0d0c230432\" title=\"በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪ(...TRUNCATED)
|
https://justice.gov.et/am/?jet_download=278b4b8b25763b434e1e2eb486a1bbd96c3ac52e
| 808
| 148
| 0.963691
|
2025-10-04T13:49:36.057540
|
End of preview. Expand
in Data Studio
No dataset card yet
- Downloads last month
- 3