audio
audioduration (s) 5.35
15.5
| file_name
stringlengths 21
21
| folder
stringclasses 27
values | transcription
stringlengths 2
184
| confidence
stringclasses 3
values | trim_start_seconds
float64 0
10.5
| trim_end_seconds
float64 0
1
| reason_start
stringclasses 3
values | reason_end
stringclasses 6
values | has_incomplete_words
bool 2
classes | notes
stringclasses 145
values | original_path
stringlengths 72
72
| batch_index
int64 0
877
| global_index
int64 0
8.76k
|
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ch_0_segment_0273.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
አጀማመራቸው አንድ አይነት ነው ሁለተኛ የሁለቱም ሀሳብ የክርስቶስን አምላክነት ማሳየት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0273.wav
| 220
| 2,199
|
||||
ch_0_segment_0274.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
የዮሐንስ ወንጌል የክርስቶስን መለኮቱን ቅድምናውን ቅድመ አለም መኖሩን ሲያሳይ የዮሐንስ ወንጌል የማርቆስ ወንጌል ደግሞ ስልጣን ላይ ነው የሚያተኩረው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0274.wav
| 220
| 2,200
|
||||
ch_0_segment_0275.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
የሚለው ቃል በጣም የተጻፈው የማርቆስ ወንጌል ላይ ነው በስልጣን ያወጣ ነበር በስልጣን ያስተምር ነበር ስልጣን ስልጣን ይበዛዋል ተአምራቱም ገና እንደጀመረ የተአምር ማዕት ነው የሚያወርድብን ለምንድነው ለሮማውያን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0275.wav
| 220
| 2,201
|
||||
ch_0_segment_0276.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጣኦት አምላኪዎች ስለሆኑ የክርስቶስን ሀይሉን ነው ማሳየት የነበረበት ስለዚህ ሀይሉን ለማሳየት ነው የሞከረው መለኮቱንና ሀይሉን የሚያሳየው ወንጌላት ተመሳሳይ ናቸው ማቴዎስና ሉቃስ ግን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0276.wav
| 220
| 2,202
|
||||
ch_0_segment_0277.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
የአብራም ልጅ የዳዊት ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ መጽሐፍ ብሎ ወደ ታች እየወረደ እስከ ክርስቶስ ይወርዳል ከአብራም ተነስቶ ማቴዎስ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0277.wav
| 220
| 2,203
|
||||
ch_0_segment_0278.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሉቃስ ደግሞ ከክርስቶስ ተነስቶ ወደ ኋላ ሪካፕቹሌሽን የሚባለው ክርስቶስ ድጋሚ አይደል የፈጠረን ከኋላ ከታች ወደ ላይ አድርጎ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0278.wav
| 220
| 2,204
|
||||
ch_0_segment_0279.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ወደ አዳም ይሄዳል ሁለቱም የዘር ሀረግ ይተርካሉ ዝርዝር ታሪክ የሚተርኩ ናቸውና ምን እንደሚያመሳስላቸው አውቀው ስዕል ላይ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0279.wav
| 220
| 2,205
|
||||
ch_0_segment_0280.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሁለቱን ሁለቱን ወንጌላን ለብቻ መድበዋል ከዚህ በላይ ትርጉም ያለው ስዕል መሳል የለም የኛ ቤተክርስቲያን እያንዳንዱን ስዕል ስትስል ማለት የምትፈልገው ማስተላለፍ የምትፈልገው መልእክት እንዳለ ነው የሚያሳየው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0280.wav
| 220
| 2,206
|
||||
ch_0_segment_0281.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሌላው የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የስዕል መገለጫ ሪያሊስቲክ የሆነ አሳሳል አይሳልም ይሄ በአብዛኛውም ምስራቃውያኑም ላይ የሚታይ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0281.wav
| 220
| 2,207
|
||||
ch_0_segment_0282.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
እውነት የሚመስል ስዕል ወይም ደግሞ ሳአልያኑ እንዲህ ይመስላሉ የሚያስመስል ስዕል አይሳልም ለዚህ ነው ስለ አናቶሚውም ስለ ፕሮፖርሽኑም ሳይጨነቁም ይሳሉ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0282.wav
| 220
| 2,208
|
||||
ch_0_segment_0283.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጨነቁም ሲሉት እንዲህ ይመስላል የቅዱስ እንዲህ ይመስላል የሚል ሀሳብ ስለሌላቸው ነው ይሄ የኛ ቱፊት አይፈቅደውም መግቢያዬ ላይ ያነሳሁት አንድ ነገር ነበር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0283.wav
| 221
| 2,209
|
||||
ch_0_segment_0284.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በተለይ አሁን አሁን ወደ ሀገራችንም ሲገቡ ብዙም ተቃውሞ የማናሳይባቸው ግን ተገቢ ያልሆኑ ከእኛ ቱፊት ጋር በጣም የሚቃረኑ ስዕላት አሉ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0284.wav
| 221
| 2,210
|
||||
ch_0_segment_0285.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ይሄው ምንድነው የፈረንጅ ሞዴሎች የሚታወቁ የፊልም ሰሪዎች ወይም ደግሞ የሞዴሊንግ ቁመና ያላቸውን ወጣት ወንዶች
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0285.wav
| 221
| 2,211
|
||||
ch_0_segment_0286.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ቅዱሳት ስዕላት ለመቀየር የክርስቶስ ስዕል የድንግል ማርያም ስዕል የሌላ ቅዱስ ስዕል አድርጎ መሳል ተገቢ አይደለም ምንድነው ችግሩ ምክንያቱ ይሄ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0286.wav
| 221
| 2,212
|
||||
ch_0_segment_0287.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ይሄ በአጠቃላይ በእኛ ብቻ ሳይሆን በምስራቃውያኑም በኦሬንታሉም በሁላችንም የተከለከለ ነው ለምንድነው ካላችሁ ሪያሊስቲክ ሲሆን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0287.wav
| 221
| 2,213
|
||||
ch_0_segment_0288.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሰውየውን ከጸሎት መንፈስ ይረብሸዋል ስዕሉ ራሱ እውነት አያሲሆን አንድ የምናውቀውን ሰው የሚመስል ስዕል ማየት ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0288.wav
| 221
| 2,214
|
||||
ch_0_segment_0289.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጸሎት የሚጸልየውን ሰው ዲስትራክት የማድረግ ነገር አለው ሁለተኛ ለምሳሌ የክርስቶስ ስዕል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0289.wav
| 221
| 2,215
|
||||
ch_0_segment_0290.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በሚታወቅ ሰው ሲሳል ከክርስቶስ አምላክነት ይልቅ ሰውነት ላይ ያተኩራል ስዕሉ ማለት ነው ዲቪኒቲውን ትቶ መለኮቱን ትቶ ትስብይቱን
|
high
| 0
| 0
| true
|
The word 'ትስብይቱን' is cut off at the end of the audio.
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0290.wav
| 221
| 2,216
|
|||
ch_0_segment_0291.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ትስብይቱን ወይም ሰው መሆኑ ላይ ነው የሚያተኩረው ቅድም ጠቅሻችሁ የነበሩ አንተኒ ኮኒያዲስ የተባሉ ጸሀፊ የውጪ የፈረንጅ ሞዴሎችን መሳል ችግሩ ይላሉ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0291.wav
| 221
| 2,217
|
||||
ch_0_segment_0292.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሁለቱንም አያሳይም ማለት ተዋህዶን አያሳይም አሁን የኛ ቤተክርስቲያን ስዕል በጣም ሪያሊስቲክም አይደለም በጣም ደግሞ እንደው በቃ ብርሃን በብርሃን ሆኖ ክርስቶስ
|
high
| 0
| 0
| true
|
The word 'ክርስቶስ' is cut off at the end of the audio.
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0292.wav
| 221
| 2,218
|
|||
ch_0_segment_0293.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
የሆነው ክርስቶስ የሚያስፈራውም አይሳልም መካከለኛ ነው ይሄ ማለት መለኮቱን እና ስጋውን መዋሀዱን የሚያሳይ ነው እና በጣም ሪያሊስቲክ የሆኑ አሳሳሎች
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0293.wav
| 222
| 2,219
|
||||
ch_0_segment_0294.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በእኛ ቤተክርስቲያን አይፈቀዱም እገሌን ይመስላሉ ተብሎ አይሳሉም ከመነሻውም እንደዛ አይነት አላማ የለውም ስዕል እገሌን ይመስላል ይህንን ያክላል ተብሎ አይደለም መልክ የሌላቸው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0294.wav
| 222
| 2,220
|
||||
ch_0_segment_0295.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
መልከ የሌላቸው ሁሉ ይሳሉ የለ እንዴ መላእክት አሁን ማን አይቷቸው ነው ረቂቃን ናቸው ግን ይሳላሉ ስለዚህ ዲፒክሽን ስለሆነ ውክልና ተምሳሌት ስለሆነ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0295.wav
| 222
| 2,221
|
||||
ch_0_segment_0296.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በእኛ ቤተክርስቲያን አይፈቀድም በጣም የሚገርመው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስዕላት ላይ ሌላው የሚታየው ነገር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0296.wav
| 222
| 2,222
|
||||
ch_0_segment_0297.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጥላ ያለው ማለት ሻዶ አሁን እኔ ፎቶ ተነስቼ ብታየው ፎቶ ላይ የኔ ጥላ መኖሩ አይቀርም
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0297.wav
| 222
| 2,223
|
||||
ch_0_segment_0298.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በሆነ መልኩ ማለት ነው ቪዲዮም ላይ በተመሳሳይ ይኖራል የእኛ ቤተክርስቲያን ስዕላት ላይ አሁን አሁን በቅርብ በዘመናዊ አሳሳል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0298.wav
| 222
| 2,224
|
||||
ch_0_segment_0299.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
እየገባ ወደእኛ ሲመጣ ትንሽ ኋላና ፊት በማድረግ የ3D አይነት ፎርማት ለመስጠት የሚሞክሩ ሳልያን አሉ የምናያቸው አሉ ግን በኦሪጅናሊ በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ስዕል አሳሳል በኢትዮጵያም በግብጽም
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0299.wav
| 222
| 2,225
|
||||
ch_0_segment_0300.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ዋነኛው ምክንያት ምንድነው በዚህ በያዕቆብ መልእክት ላይ አንድ የተነገረ ቃል አለ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0300.wav
| 222
| 2,226
|
||||
ch_0_segment_0301.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ይህ ቃል ምንድነው በጎ ስጦታም ፍጹም በረከትም ሁሉ ከላይ ናቸው መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0301.wav
| 222
| 2,227
|
||||
ch_0_segment_0302.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በመዞርም የተደረገ ጥላ ከእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ ይላል የብርሃናት አባት አበ ብርሃናት እንደውም ጠዋት ጠዋት
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0302.wav
| 222
| 2,228
|
||||
ch_0_segment_0303.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጧት ጧት ከኪዳን በፊት ሰምታችሁ ከሆነ ንስግድ ለአበ ብርሃናት ወለወልድ ወሀድ እያለች ነው ቤተክርስቲያን በዜማ የምትጀምረው አበ ብርሃናት ይባላል እግዚአብሔር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0303.wav
| 223
| 2,229
|
||||
ch_0_segment_0304.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ብርሃን እንደምታውቁት ሻዶ የለውም እና እግዚአብሔር ብርሃን ነው የብርሃናትም አባት ነው ቅዱሳን ብርሃኖች ናቸው እናንተ የአለም ብርሃን ናችሁ ተብለዋል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0304.wav
| 223
| 2,230
|
||||
ch_0_segment_0305.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ስለዚህ በዚህ ብርሃን ናቸው እያልን በዚህ ጥላ አንሰራላቸውም ጥላ ያለው ስዕል ካያችሁ የጴጥሮስ ነው እሱን በጥላው ሲፈውስ ነው ቅድም እንዳልነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0305.wav
| 223
| 2,231
|
||||
ch_0_segment_0306.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ዳልነው ትርጉም የሌለው ነገር ስዕል ውስጥ አይገባም ብለናል አይደል ስለዚህ ጥላ ካገኛችሁ በእርግጠኝነት ያ ቅዱስ ወይ በጥላው የሆነ ነገር አድርጓል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0306.wav
| 223
| 2,232
|
||||
ch_0_segment_0307.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ከጥላ ጋር የተያዘ ነገር አለው ማለት ነው አለዚያ ደግሞ የቅርብ ጊዜ ከጎረቤቴ ልምድ ልውጥ ያደረገ ሳአሊ የሳለው ስዕል ነው ማለት ነው በእኛ ግን ኦሪጅናሊ በቤተክርስቲያናችን ስዕላት
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0307.wav
| 223
| 2,233
|
||||
ch_0_segment_0308.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጥላ አይደረግም ክብራቸውን ለመግለጽ ነው ቅዱሳን ሲሳሉ ፊታቸው ፊት ለፊት የሚያይ ሆኖ ነው የሚሳለው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0308.wav
| 223
| 2,234
|
||||
ch_0_segment_0309.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በጎን አይሳሉም የጥንቱ ላይ የገሪማ ጎስፕል ላይ ምናምን በጎን ሊገኝ ይችላል ግን በኋላ ላይ ዴቨሎፕ የተደረገ ያሳሳል ዘይቤ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0309.wav
| 223
| 2,235
|
||||
ch_0_segment_0310.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ሳይፈራ ይኖራል ይላል ስለዚህ ቅዱሳንን ስዕላት ስታይ ሲሳሉ ፊት ለፊት በሁለት አይናቸው እያዩ ነው የሚያሸማቅቃቸው የሚያስጨንቃቸው ነገር የለም በቅንነት የሄዱ መሆናቸውን ያሳያል ከሚያየው ሰው ጋር ደግሞ አይኮንታክት አላቸው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0310.wav
| 223
| 2,236
|
||||
ch_0_segment_0311.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ሀጣን ግን ሲሳሉ በጎን ነው የሚሳሉት መፍራታቸውን በራስ አለመተማመናቸውን እንዲህ እንዲህ የመሳሰሉትን ነገሮች ጎዶሎ መሆናቸውን ህይወታቸው መጉደሉን ለማሳየት በአንድ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0311.wav
| 223
| 2,237
|
||||
ch_0_segment_0312.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በአንድ ይሳላል የይሁዳ ስዕል ወይም የሀጢያተኛ ስዕል ሲሳል ይሳላል ይሄ አሳሳል አዶብት አድርገውት ነው አሁን የአድዋ ጦርነትን ስዕል ሲሲሉ ጣሊያኖችን በአንድ አይን ነው የሚስሉት አባቶቻችን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0312.wav
| 223
| 2,238
|
||||
ch_0_segment_0313.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
እቺ እንግዲህ ፖለቲካ ነች ማለት ኢትዮጵያውያኑን ጀግኖች ደግሞ ፊት ለፊት ነው የሚያደርጉት ይሄ ከ ኢትዮጵያዊ አይኮኖግራፊ አዶብት የተደረገ ነገር ነው ለማንኛውም እንግዲህ በጣም ወብ የሆነ የስዕል ታሪክ ረጅም የስዕል ታሪክ ያላት ቤተክርስቲያን እናት ያለችን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0313.wav
| 224
| 2,239
|
||||
ch_0_segment_0314.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በመንፈሳዊ ኮሌጆችም ይሁን በ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኢትዮጵያዊ አይኮኖግራፊ የሚጠናበት ዘርፍ ትምህርት ክፍል የለም ምናልባት እኔ እውቀት አንሶ ሊሆን ይችላል ብያችኋለሁ ከቅርብ አመታት ወዲህ ለምሳሌ ኮፕቲክ ቸርች ኮፕቲክ አይኮኖግራፊ ብላ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0314.wav
| 224
| 2,240
|
||||
ch_0_segment_0315.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ዲፓርትመንት ከፍታ ያሳሳል ስርአቷን ሴንትራላይዝድ በሆነ መንገድ ዝም ብሎ መተቸት የውጪ ስለሆነ ይሄ ልክ አይደለም ምናምን አይደለም እሱን ማድረግ ምን መማርም አያስፈልገውም የራሳችንን ስዕል ማጥናት አለብን አባቶቻችን በየክፍለ ዘመናቱ ኦፕን ማይንድድ ሆነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0315.wav
| 224
| 2,241
|
||||
ch_0_segment_0316.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ስለዚህ ለለውጥ ክፍት የሆነ ለፈጠራ ክፍት የሆነ ነገር ግን ደግሞ ዘመኑን እያዋጀም ማንነቱን የማይለቅ ያሳሳል ስርአት ያለው ያላት ቤተክርስቲያን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0316.wav
| 224
| 2,242
|
||||
ch_0_segment_0317.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
ቤተክርስቲያን እንደሆነች የሚያሳይ ነው እስካሁን የሰማነው መረጃ ይህንን ይዞ ግን የሚሰራ ተቋም የሚሰራ አካል ቤተክርስቲያናችን ለወደፊት ያስፈልጋታል ስዕልም ስናስል በተቻለ አቅም
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0317.wav
| 224
| 2,243
|
||||
ch_0_segment_0318.wav
|
audio_files/audio_00007_30424986
|
በዚህ መንገድ በተቃኘ መንገድ ቢሆን በጣም ጥሩ ነው እንግዲህ ከብዙ በጥቂቱ ለኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ስዕል የወሰድነው ጊዜ ይህን ይመስላል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00007_30424986/ch_0_segment_0318.wav
| 224
| 2,244
|
||||
ch_0_segment_0000.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ኖሩ ሰባ አመታት ሰባ ሆነው ገብተው በዙ እንደምታውቁት በጣም በግብጽ በጣም ገነኑ ማለት ነው ከዚህ በኋላ ዮሴፍን የማያውቅ ፈርዖን ተነሳ ብሎ ነው የሚጀምረው ኦሪ ዘጸአት
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0000.wav
| 224
| 2,245
|
||||
ch_0_segment_0001.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ማለት ዮሴፍን የማያውቅ ፈርዖን ተነሳ የምትለዋን ለብዙ ነገር እንጠቀማታለን በቤተክርስቲያን አንዳንድ ሊታወቁ የሚገባቸውን ሰዎች የማያውቅ ትውልድ ሲመጣ ዮሴፍን የማያውቅ ፈርዖን ተነሳ ይባላል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0001.wav
| 224
| 2,246
|
||||
ch_0_segment_0002.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
በዚህ ከቀጠሉና ከበዙ ይወሩናል ሀገራችንን ይወስዷታል እስራኤላውያን ስለዚህ መከራ እናብዛባቸው ብሎ አስጨነቃቸው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0002.wav
| 224
| 2,247
|
||||
ch_0_segment_0003.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
አዋላጆቹ እዛው እንዲገሉ ሁሉ አዞ ነበር አልተሳካለትም መጨረሻ ግን በወታደር እያሳደደ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0003.wav
| 224
| 2,248
|
||||
ch_0_segment_0004.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
በግብጽ ማለት ነው በዚህ በፈርዖን ትእዛዝ ግን የእስራኤል እየበዙ መጡ አስጨነቋቸው ባስጨነቋቸው መጠን በዙ ይላል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0004.wav
| 225
| 2,249
|
||||
ch_0_segment_0005.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
የቤተ የክርስቲያኖችን ደም ማፍሰስ ክርስቲያን እንደመዝራት ነው ይላል ተርቱሊያን ወይም ጠርጠሉስ ምንለው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0005.wav
| 225
| 2,250
|
||||
ch_0_segment_0006.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
አስጨነቋቸው ባስጨነቋቸው መጠን በዙ የተባለው እስራኤል ተጨንቀው እንደበዙት ክርስቲያኖችም በሰማዕትነት ዘመን እንዴት እንደበዙ ያሳያል ለማንኛውም እስራኤላውያን በጣም ለአራት መቶ ሰላሳ ዘመን መከራ አዩ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0006.wav
| 225
| 2,251
|
||||
ch_0_segment_0007.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ከዛ ተወለደ ወንድ ልጅ መሆኑን ስታውቅ እናቲቱ መስጠት አልፈለገችም
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0007.wav
| 225
| 2,252
|
||||
ch_0_segment_0008.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ልጇን ማርያም የተባለች ልጇን ሂጂና ጣይው አለቻት ወስዳ ጣለችው ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0008.wav
| 225
| 2,253
|
||||
ch_0_segment_0009.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ከፈርዖን ሰይፍ እንዲድን ማርያም ወስዳ በወንዝ ላይ አባይ ወንዝ ነው ግብጾች ሌላ ወንዝ የላቸውም ስለዚህ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0009.wav
| 225
| 2,254
|
||||
ch_0_segment_0010.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ውሃ ዳር እዛ ገለዋን ስትታጠብ ቅርጫቱን አየች አስመጣችው ስትከፍተው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0010.wav
| 225
| 2,255
|
||||
ch_0_segment_0011.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እና የፈርዖን የልጅ ልጅ ተብሎ አደገ የእሷ ልጅ እንደሆነ ተደርጎ አደገ የሚገርመው ልክ ህፃኑን አይታ ስትደሰት ስታያት የሙሴ እህት ማርያም ሮጣ መታ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0011.wav
| 225
| 2,256
|
||||
ch_0_segment_0012.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እኔ የምልሽ ይሄንን ልጅ የምታጠባልሽ አሁን ልጇ የተገደለባት እስራኤላዊት አለች
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0012.wav
| 225
| 2,257
|
||||
ch_0_segment_0013.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እናቱን አመጣች ማለት ነው እናቱ እየተከፈላት ልጇን ሞግዚት ሆና አሳደገች ማለት ነው እናትም ሞግዚትም ሆነ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0013.wav
| 225
| 2,258
|
||||
ch_0_segment_0014.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ማለት ነው እና አርባ አመት ሲሞላው ህዝቡን ነፃ ለማውጣት ሙከራ አደረገ ሙሴ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0014.wav
| 226
| 2,259
|
||||
ch_0_segment_0015.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እና እንኳን ነፃ ሊያወጣ እሱም ስደተኛ ሆነ ግብፃዊውን ገድሎ እስራኤላውያንን ሊያድን ሲሞክር ወሬው ፈርዖን ዘንድ ደረሰ እሱ ወደ ምድያም ሄደ ማለት ነው ሰማንያ አመት ሞላው ሰማንያ አመት ሲሆነው እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0015.wav
| 226
| 2,260
|
||||
ch_0_segment_0016.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እንትን ሲነድነው እሳት ሲነድነው እሳቱ ዛፏን አያቃጥላትም ዛፏ እሳቱን አታጠፋውም
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0016.wav
| 226
| 2,261
|
||||
ch_0_segment_0017.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ ሙሴ ሆይ ወደዚህ አትቅረብ የቆምክባት ስፍራ የተቀደሰች ናት ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው አወለቀ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0017.wav
| 226
| 2,262
|
||||
ch_0_segment_0018.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ከዚህ በኋላ እንደምታውቁት በአስር መቅሰፍቶች ሙሴ እስራኤልን ከግብፅ ባርነት
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0018.wav
| 226
| 2,263
|
||||
ch_0_segment_0019.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ነፃ አወጣ የኤርትራን ባህር አሻገረ ማለት ነው ሙሴ የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0019.wav
| 226
| 2,264
|
||||
ch_0_segment_0020.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ ከግብፅ ባርነት እስራኤልን ነፃ እንዳወጣ ክርስቶስ ሁላችንን ከሲኦል ባርነት ነፃ ያወጣን እሱ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0020.wav
| 226
| 2,265
|
||||
ch_0_segment_0021.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ያደገው በ ፈርዖን ህፃናት ይገደሉ ብሎ ባወጀበት ወቅት ነበር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0021.wav
| 226
| 2,266
|
||||
ch_0_segment_0022.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ስለዚህ የህፃናት ደም በሁለቱም የልጅነት ጊዜ ፈሷል በሙሴም ጊዜ ህፃናት ይገደሉ ነበር በክርስቶስም ጊዜ እንደዚሁ የህፃናት ደም ፈሷል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0022.wav
| 226
| 2,267
|
||||
ch_0_segment_0023.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
አላወለደውም የፈርዖን ልጅም አላወለደችውም ባላወለደው ግን ፈርዖን የፈርዖን የልጅ ልጅ ተብሎ ተጠርቷል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0023.wav
| 226
| 2,268
|
||||
ch_0_segment_0024.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ክርስቶስን ባልወለደው ዮሴፍ የዮሴፍ ልጅ ተብሎ ተጠርቷል እንደመሰላቸው ዮሴፍ ልጅ ሆኖ ይላል ቅዱስ ሉቃስ የዘር ሀረግ ሲዘረዝር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0024.wav
| 227
| 2,269
|
||||
ch_0_segment_0025.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ስለዚህ የሙሴና የክርስቶስ ታሪክ ተመሳሳይ ነው ሁለቱም ባልወለዳቸው አባት ነው የተጠሩት ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0025.wav
| 227
| 2,270
|
||||
ch_0_segment_0026.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
መጀመሪያ ሙሴን ከሞት ያዳነችው ከፈርዖን ሰይፍ ያዳነችው ከሞት ያዳነችው እህቱ ማርያም ነበረች አይደል በወንዝ ላይ ወርውራ ወስዳ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0026.wav
| 227
| 2,271
|
||||
ch_0_segment_0027.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እመቤታችን እም ወአመት እናትና ገረድ ትባላለች እናትና ገረድ ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ ይላል አይደል አገልጋይም ነች እናትም ነች እመቤታችን የሙሴ እናት እናቱም
|
high
| 0
| 0.1
|
cut-off word
| true
|
Audio cuts off abruptly at the end.
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0027.wav
| 227
| 2,272
|
||
ch_0_segment_0028.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እና በትክክል ለሙሴ ሆኖ ለድንግል ማርያም ለክርስቶስ ሆኗል ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0028.wav
| 227
| 2,273
|
||||
ch_0_segment_0029.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ ግብጽን ነፃ ለማውጣት የመጀመሪያ ታምሩን ነው ያደረገው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0029.wav
| 227
| 2,274
|
||||
ch_0_segment_0030.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
አይ ይለያያል ካላችሁ ማለት ያ ደም ነው ያደረገው ይሄ ወይን አደረገው ካላችሁ ቆይቶ ወይኑን ደም አድርጎ ሰጥቷል ሀሙስለት አይደል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0030.wav
| 227
| 2,275
|
||||
ch_0_segment_0031.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ግን የመጀመሪያ ታምሩን ሙሴ የሰራው በወይኑ ላይ ነው ማለት ነው ሙሴ የኤርትራን ባህር ከፍሎ
|
high
| 0
| 0.1
|
cut-off word
| true
|
Audio cuts off abruptly at the end.
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0031.wav
| 227
| 2,276
|
||
ch_0_segment_0032.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
በመስቀሉ በትር የሀጢያታችንን ባህር ከፍሎ ያሻገረን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0032.wav
| 227
| 2,277
|
||||
ch_0_segment_0033.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ስለዚህ ሙሴ ያደረገው ነገር ይህንን ያሳያል ሁለተኛው ሙሴ ያየው ራእይ ሲመረጥ ያየው ራእይም በጣም የሚገርም ነው በሲና ተራራ ላይ በደብረ ኮሬብ
|
high
| 0
| 0.1
|
cut-off word
| true
|
Audio cuts off abruptly at the end.
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0033.wav
| 227
| 2,278
|
||
ch_0_segment_0034.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ዛፏ እሳቱን ሳታጠፋ አየ ሊተራል ሚኒንጉ ምንድነው ፊሎ የሚባል የአይሁድ ፈላስፋ አለ ፊሎ አሌክሳንድሪያ የሚባለው ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0034.wav
| 228
| 2,279
|
||||
ch_0_segment_0035.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እሱ ሲያብራራ ምን ይላል ፊሎ ፋይሎ ይሉታል ይህ ሰው ምንድነው የሚለው እሳቱ የመከራ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0035.wav
| 228
| 2,280
|
||||
ch_0_segment_0036.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ዛፉ የእስራኤላውያን ነው እና ለሙሴ ሊነግረው የፈለገው እግዚአብሔር እስራኤል ላይ እሳት መከራ ቢነድድባቸው እንደ እሳት አያቃጥላቸውም አይዞህ ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0036.wav
| 228
| 2,281
|
||||
ch_0_segment_0037.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ እረኛ ሆኖ እያለ እስቲ እንዴት ይሄ ዛፍ እንዴት አልተቃጠለም ይህንንምማ ልይ ብሎ በጎቹን ትቶ ሄደ ይህ ታሪክ በትክክል መቼ እንደተደገመ ታውቃላችሁ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0037.wav
| 228
| 2,282
|
||||
ch_0_segment_0038.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሲቃጠል እንዴት አላቃጠለውም ዛፉን እየነደደበት ይህንንም አራይ ልይ ብሎ በጎቹን ትቶ ሙሴ የሄደውን መሄድ በቤተሌሄም በጋቸውን መንጎቻቸውን ሲጠብቁ የነበሩ እረኞች
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0038.wav
| 228
| 2,283
|
||||
ch_0_segment_0039.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እስከ ቤተሌሄም እንሂድ እግዚአብሔር የገለጠልንን ይህን ነገርማ እንይ ብለው ሄዱ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0039.wav
| 228
| 2,284
|
||||
ch_0_segment_0040.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እነዚህ እረኞችም ድንግል ማርያም የመለኮትን እሳት አቅፋ አለመቃጠሏን ቀርበው አዩ ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0040.wav
| 228
| 2,285
|
||||
ch_0_segment_0041.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ በጸባጦስ ፊት የሰገደ ስለዚህ ዛፏ ድንግል ማርያም ነች ጸባጦስ የምንላት እመቤታችን ነው እሳት የተባለው መለኮት ነው የእሳቱ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0041.wav
| 228
| 2,286
|
||||
ch_0_segment_0042.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
የእሳት መለኮቱ አላቃጠላትም ሙሴ አያት እጽ አንቺ ነሽ እሳቱ ደግሞ ልጅሽ ነው ብለን የምንናገረው ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0042.wav
| 228
| 2,287
|
||||
ch_0_segment_0043.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ሙሴ እስራኤልን ነፃ ባወጣበት ታሪክ ውስጥ ክርስቶስን የምናገኘው ሌላው የፋሲካ በግ ታሪክ ላይ ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0043.wav
| 228
| 2,288
|
||||
ch_0_segment_0044.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እንግዲህ እንደምታውቁት እስራኤላውያንን ከግብጽ ባርነት ነጻ ለማውጣት እግዚአብሔር ዘጠኝ መቅሰፍቶችን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0044.wav
| 229
| 2,289
|
||||
ch_0_segment_0045.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ግን በፍጹም ፈርዖን ለቃለሁ አልለቅም ለቃለሁ አልለቅም እያለ እስከ ዘጠነኛው መቅሰፍት ድረስ ቆየ አስረኛው መቅሰፍት ግን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0045.wav
| 229
| 2,290
|
||||
ch_0_segment_0046.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
እምቢ ሊለውም የማይችለው ነገር ሆነበት ማለት ነው እና የ አስረኛው መቅሰፍት
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0046.wav
| 229
| 2,291
|
||||
ch_0_segment_0047.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
መቅሰፍት ሞተ በኩር ነበረ በግብጽ ያሉ የበኩር ልጆች እንስሳትም ሰውም ማለት ነው የሞቱበት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0047.wav
| 229
| 2,292
|
||||
ch_0_segment_0048.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ፀጉሩ አላረረ በግ እየቆየ እያደገ ሲመጣ ፀጉሩ እየጠቆረ ይመጣል ቀንዱ ክርክር ያወጣል
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0048.wav
| 229
| 2,293
|
||||
ch_0_segment_0049.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ከወሩ በአስረኛው ቀን ያዙት ከዛ አስራ አራተኛው ቀን ኒሳን የሚባለው ወር ላይ ማለት ነው እረዱት አለ በማህበር ሆናችሁ እረዱት ካረዳችሁ በኋላ የበጉን
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0049.wav
| 229
| 2,294
|
||||
ch_0_segment_0050.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ግን ደግሞ ስጋነቱም አለ ቅቅል ደግሞ ስጋው እስኪፈርስ ድረስ ወይም አጥንት ከስጋ እስኪለያይ ድረስ በጣም የተቀቀለ እሳት የበዛበት ነው ማለት ነው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0050.wav
| 229
| 2,295
|
||||
ch_0_segment_0051.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
አድርጋችሁ ብሉ ስትበሉ ቶሎ ቶሎ ብሉ ከመራራ ቅጠል ጋር በእጃችሁ በትር ይዛችሁ
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0051.wav
| 229
| 2,296
|
||||
ch_0_segment_0052.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
መጻተኛ እንግዳ ሰው ቢመጣ ከዚህ በግ እንዳይበላ አላቸው
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0052.wav
| 229
| 2,297
|
||||
ch_0_segment_0053.wav
|
audio_files/audio_00008_947574fc
|
ከዛ በኋላ በተባሉት መሰረት ፋሲካ አደረጉ ማለት ነው ይህ በየአመቱ እንዲደረግ አዟል እግዚአብሔር
|
high
| 0
| 0
| false
|
/content/hf_cache/audio_files/audio_00008_947574fc/ch_0_segment_0053.wav
| 229
| 2,298
|
End of preview. Expand
in Data Studio
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 17