id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
38
537
title
stringlengths
2
65
text
stringlengths
3.43k
241k
39063
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%88%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%AC
ተመስገን ገብሬ
ተመስገን ገብሬ የተወለዱት በጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረ ማርቆስ ከተማ በ፲፱፻፪ ዓ/ም ነው፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተ ክህነት ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ ቤተሰባቸው ካህናት ከመሆናቸውም በላይ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ። ጉብዝናቸው በዘመናዊ ትምህርት ሲከታተሉም ጎልቶ ወጥቷል፡፡ ከጎጃም አዲስ አበባም በመምጣት በስዊድን]] ሚሲይናዊ ትምህርት ቤት ተማሩ በወቅቱ ሀገሪቱ ካፈራቻቸው ጎበዝ ተማሪዎች አንዱ ነበሩ፡፡ ተመስገን በጋዜጠኝነት ሙያ ከመሥራታቸውም በላይ በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በኃላፊነት ቦታ ተመድበው አገልግለዋል፡፡ ኢትዮጵያ በኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት በአርበኝነት ከጠላት ጋር ተፋልመዋል፡፡ በኋላም ወደ ሱዳን ተሰደው ገዳሪፍ ውስጥ እያሉ ኢትዮጵያዊያንን በልዩ ልዩ መልክ አስተምረዋል፡፡ ጣሊያን ከለቀቀች በኋላ የዘመናዊ አስተሳሰብና ዕድገት ዓላማዋ ዕውን እንዲሆንም ፍፁም የለውጥ አርበኛ ሆነው ሠርተዋል። ተመስገን፣ ኅዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓ/ም በ አዲስ አበባ ነፃነት ማተሚያ ቤት “የጉለሌው ሰካራም” በሚል ርዕስ ያሳተሙት ድርሰታቸው የመጀመሪያው፣ የታተመ የአማርኛ አጭር ልብ-ወለድ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ የጉለሌው ሰካራም ከመታተሙ በፊት ስለ የካቲቱ ፋሺስታዊ ጭፍጨፋ (ግፊቱን በቀመሱት አርበኛው ደራሲ አገላለጽ፣ ‹‹ዓለም በድንገት ተለውጣ፣ አዲስ አበባም ኢጣሊያኖች ኢትዮጵያውያንን የሚያርዱበት ቄራ ሆና ነበር፡፡››) “የካቲት ፲፪” በሚል ርዕስ እና “ሊቀ-ጠበብት እውነቱ” የተሰኙ ሁለት አጫጭር ልብወለዶችን በጋዜጣ ላይ አውጥተዋል፡፡ ከዚህም ሌላ ‹‹ሕይወቴ›› የተሰኘውን ግለታሪካቸውን ያዘጋጁት አርበኛው አቶ ተመስገን ገብሬ በአምስቱ ዓመት የፋሺስት ወረራ ጊዜም በደረሱት ‹‹በለው በለው አትለውም ወይ፤ የጥቁር አንበሳ አይደለህም ወይ›› በሚለው መዝሙራቸውም ይታወሳሉ፡፡ ማጣቀሻ እና ዋቢ ምንጮች የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች በየአመቱ የካቲት 12 ቀን ሲደርስ ከማስታውሳቸው የዚህች አገር ባለውለተኞች መካከል ተመስገን ገብሬ አንዱ ነው፡፡ ይህ ሰው ሀገሩ ኢትዮጵያ በፋሽስቶች እንዳትወረር ብዙ ትግል አካሂዷል፡፡ ከወረራው በኋላም በአርበኝነት ተሰማርቶ የፋሽስቶችን ግብአተ-መሬት ካፋጠኑ የኢትዮጵያ ታላላቅ ደራሲያን መካከል ከግንባር ቀደሞቹ አንዱ ነው፡፡ ተመስገን ገብሬ በ1901 ዓ.ም ጐጃም ደብረማርቆስ ከተማ ነው የተወለደ፡፡ ታህሳስ 15 ቀን 1941 ዓ.ም በ40 ዓመቱ አረፈ፡፡ በትምህርቱ እጅግ ጐበዝ የሚባል በመሆኑ ገና በ15 ዓመቱ የቅኔ መምህር ሆኖ ነበር፡፡ በቤተ-ክህነት ትምህርት በዚህ እድሜ የቅኔ መምህር የሆነ ሰው ከተመስገን ሌላ አልተገኘም ይባላል፡፡ ይህ ሰው በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የዘመናዊ ትምህርቱን በስዊድሽ ሚስዮን ተከታትሎ ጨርሷል፡፡ በ1920ዎቹ ውስጥ ጣሊያን ኢትዮጵያን ከመውረሯ በፊት ወረራው ለኢትዮጵያ እንደማይቀር በማወቅ በየአደባባዩ ሕዝብን እየሰበሰበ አንድ እንዲሆንና ጠላትን እንዲመክት ያስተምር ነበር፡፡ በአንድነቷ የጠነከረች ኢትዮጵያን ለመመስረት ብርቱ ትግል አድርጓል፡፡ ተመስገን የኤርትራ ድምፅ የሚሰኝ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅም ነበር፡፡ የአልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን ኃይለስላሴ የቤት ውስጥ መምህርም ነበር፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው አጭር ልቦለድ የሚባለው የጉለሌው ሰካራም መጽሐፍም ደራሲ ነው፡፡ በአማርኛ ቋንቋ ችሎታውና በአፃፃፍ ቴክኒኩ እጅግ የተዋጣለት ደራሲ መሆኑን ሃያሲያን ይናገራሉ፡፡ ተመስገን ገብሬ በኢጣሊያ ወረራም በፋሽስቶች ሊገደሉ ከሚፈለጉ ኢትዮጵያዊያን መካከል አንዱ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም አብርሃ ደቦጭ እና ሞገስ አስገዶም ግራዚያኒ ላይ ቦምብ ወርውረው ካቆሰሉት በኋላ ፋሽስቶች 30 ሺ ያህል የሚገመት የአዲስ አበባን ሕዝብ ጨፍጭፈዋል፡፡ ጣሊያኖች እነ አብርሀ ደቦጭ ግራዚያኒን ለመግደል ያሴሩት በተመስገን ገብሬ ግፊት ነው ብለው በማመናቸው በዋና ጠላትነት ይፈልጉት ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ተመስገንም በአጋጣሚ በፋሽስቶች እጅ ይወድቃል፡፡ ግን ተመስገን ገብሬ መሆኑን አላወቁም፡፡ ስሙን ሸሸጋቸው፡፡ እሱንም ሊገድሉት እስር ቤት ባስገቡት ወቅት ጣሊያኖች ኢትዮጵያዊያኖችን ሲጨፈጭፉ በዓይኑ አይቷል፡፡ ከዚህም ጭፍጨፋ በተአምር አምልጦ ወደ ሱዳን ይሰደዳል፡፡ ተመስገን ገብሬ ይህን የየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም የተደረገውን ጭፍጨፋ እና በአጠቃላይ በርሱ ሕይወት ዙሪያ ያለውን ውጣ ውረድ ሕይወቴ በሚል ርዕስ ፅፎታል፡፡ ይህን መጽሀፍ በ2000 ዓ.ም የአርትኦት ስራውን የሰራነውና እንዲታተም ያደረግነው እኔ እና ደረጀ ገብሬ እንዲሁም የተመስገን ገብሬ ልጅ ሲስተር ክብረ ተመስገን መሆናችንን በዚህ አጋጣሚ መጥቀስ እወዳለሁ፡፡ ከዚሁ መጽሐፍ ውስጥ የተወሰነውን ክፍል በመውሰድ በወቅቱ ምን ዓይነት ግፍ እንደተፈፀመ ለማስታወስ እሞክራለሁ፡፡ ተመስገን ጭፍጨፋውን በተመለከተ በወቅቱ ለንደን ለሚገኙት ለጃንሆይም ያየውን ጽፎላቸው ሲያነቡት አልቅሰዋል፡፡ ምን ይሆን ለጃንሆይ የፃፈላቸው? ከብዙ በጥቂቱ የሚከተለውን ይመስላል፡- “ከሦስት ቀን የከተማ ጥፋት በኋላ ከሆለታ የመጡ የፋሽስት አውሬዎች በሚመለሱበት ካሚዮን በኋላው በኩል አቶ አርአያን እግራቸውን ጠርቅመው አሰሯቸው፡፡ ካሚዮኑ ሳይጐትታቸው “እኔ ወደ ሰማይ እንድገባ ሰማይ ተከፍቶ ይጠብቀኛል፡፡ እየሱስንም በዚያ አየዋለሁ፡፡ ደስ ይለኛል፡፡ ደስ ይለኛል፡፡ ደስ ይለኛል!” የሚለውን የሚሲዮን መዝሙር ዘመሩ፡፡ ፋሽስቶቹም የተሻለውን መዝሙር ብትሰማ ይሻልሃል አሏቸውና ዱኪ ዱኪ የሚለውን መዝሙራቸውን ዘመሩ፡፡ ካሚዮኑም ሞተሩን አስነስቶ ሲነዳ ታስረው ቁመው ነበርና ያን ጊዜ ዘግናኝ አወዳደቅ አቶ አርአያ ወደቁ፡፡ ካምዮኑም እየፈጠነ ጐተታቸው፡፡ ከአዲስ አበባ እስከ ሆለታ አርባ ኪሎ ሜትር ይሆናል፡፡ ካምዮኑ ከዚያ ሲደርስ ያ ከካሚዮኑ ጋር የታሰረው እግራቸው ብቻ እንደተንጠለጠለ ነበርና የካሚዮኑ ነጂ ከካሚዮኑ ፈታና ለውሾች ወረወረው፡፡ እኔንም ያለሁበትን ቤት ሰብረው ከዚያ ቤት ያለነውን አውጥተው ከየመንደሩም ሕዝቡን አጠራቅመው ኑረዋል፡፡ ከዚያም መሐል ጨመሩን፡፡ ስምንት መትረየስ በዙሪያችን ጠምደዋል፡፡ በዚያም ቦታ ቁጥራቸው በብዙ የሆኑ ሐበሾችን አስቀድመው ገለዋቸዋል፡፡ ሬሣቸውም ተቆላልፎ በፊታችን ነበረ፡፡ እኛንም በዚያ ሊገድሉን ተዘጋጁ፡፡ ለመትረየስም ተኩስ እንድንመች ያንዳችንን እጅ ካንዱ ጋር አያይዘው አሰሩን፡፡ አሥረውን ወደ መተኰሱ ሳይመለሱ አንድ ታላቅ ሹም መጣ፡፡ የርሱም ፖለቲካ ልዩ ነበረ፡፡ ፋሽስቶች የሚያደርጉትን የሰላማዊ ሕዝብ መግደል፤ ሕፃናቶችን ከአባትና እናታቸው ጋራ በቤት ዘግቶ ማቃጠል መልካም ብሎ ቢወድ እንኳን እኒያ ቦምብ በቤተ-መንግስቱ ስብሰባ የወረወሩት ሐበሾች ሳይታወቁ እንዲቀሩ አይወድም ነበርና ስለዚህ ካሚዮኖች ይዞ እየዞረ ፋሽስቶች የሚገድሉትን እያስጣለ ወደ እስር ቤት ለምርመራ ይወስድ ኑረዋል፡፡ እኛንም እንዲተኮስብን ታሰረን ከቆምንበት ከቅዱሰ ጊዮርጊስ ጠበል አጠገብ ካለው ሸለቆ እስራታችንን አስፈትቶ በአምስተ ረድፍ ወደላይኛው መንገድ ለመድረስ ስንሄድ በአካፋ ራሳቸውን የተፈለጡ እጅግ ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡ ምራቄ ደረቀ፡፡ በካሚዮኑ ወደ እስር ቤት አስወሰደን፡፡ ለጊዜው እስር ቤት ያደረጉት ማዘጋጃ ቤትን ነበር፡፡ ከማዘጘጃ ቤቱ በር ስንደርስ በአምስት ካምዮን ያጠራቀመንን ሰዎች በዋናው መንገድ እንድንቆም አዘዘን፡፡ ዙሪያችንንም ከበው በሳንጃ እየወጉን ጨፍቅ ብለን በመንገዱ ቆምን፡፡ ከወደኋላችን ትልቁን የጣሊያን ካሚዮን በላያችን ላይ ነዱብን፡፡ አስራ ስምንት ቆስለው አልተጨረሱም፤በሳንጃ ጆሮአቸውን ወጓቸው፡፡ በአንድ ጊዜ ማለት አርባ ስምንት ሰዎች ጨፈለቀ፡፡ ተካሚዮኑ ወደኋላ ያፈገፈጉትን እሥረኞች ዙሪያውን ሳንጃ መዘው የቆሙት ወጓቸው፡፡ እኔም በካምዮኑ ጉልበቴን መታኝ፡፡ ያን ጊዜ የቆሰልሁት እስከ ዛሬ ለምጥ ይመስላል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስትያን ተቃጥሎ ኑሯል፡፡ እንደ ማታ የፀሐይ ጮራ ከምዕራብ በኩል ይታያል፡፡ በለሊት ወስደው ከገደሉት በእስር ቤት የቀረው ያንሳል፡፡ ነገር ግን በዚህ ለመግደል ሲያወጡ የሚበልጥ በዚያ በር ያገቡ ነበር፡፡ በበነጋው ከተደበደበው ሕዝብ ከኪሱ የተገኘውን እየቆጠሩ ለሹሙ አስረከቡ፤ እኔም ከጽሕፈት ቤቱ ፊት ለፊት ነበርሁ፡፡ የደበደቧቸውን የሐበሾችን የጋብቻ ቀለበታቸውን በሲባጐ እንደ መቁጠሪያ ሰክተው ደርድረው በአንገታቸው አግብተው አቀረቡት፡፡ አንዱ ቆጥሮ መዝኖም እስኪያስረክብ ሌላው ገና ባንገታቸው ነበር፡፡ ንፁህ የሆነውንም ልብስ በካምዮን አምጥተውት ነበርና አየቆጠሩ እስኪረከቡ፤ ገናም ሳይገቡ ገፈዋቸው ኖሯል፡፡ ስለዚህም ከጥቂቶች በቀር ሙሉው ልብስ በደም አልተበላሸም፡፡ በመሬትም ጣል ጣል እያደረጉ እየቆጠሩ እስኪረከቡ የጥቂቶች ልብሶች ገና እስከ ትኩስ ደም ኑረው ከመሬት መልሰው ሲያነሱዋቸው አፈር እና ግብስባሱን እየያዙት ሲነሱ አየሁ፡፡ ይህን ባዬ ጊዜ አንዱ ብድግ ብሎ እንደ እብድ ተነሳ፡፡ “እርሷን አሁን ከመሬት አፈር ይዛ የተነሳችውን ደም እግዚአብሔር አየ፤ ሊፈርድ ነው፡፡ ይህ ክፉ ስራችሁ በጭካኔ ሕዝቡን የሰው ሕይወት በማጥፋት ትጫወታላቸሁ፡፡ የገደላችኋቸው ወገኖቻችን ቀለበት በሲባጐ ሰክታችሁ መዝናችሁ ወሰዳችሁ፡፡ ደማችንን መሬቱ መጠጠው፤ ሬሳውም እንደ ገለባ ተከመረ፡፡ ስትገድሉ እግዚአብሔር ሊፈርድባችሁ ነው፡፡ ይኸው አሁን የእግዚአብሔር ሚዛን ሞላ፡፡ እንግዲህ ኢትዮጵያን ከቶ አትገዙም፡፡ እኔንም አሁን ልትገድለኝ ነው” አላቸው፡፡ ገናም ነገሩን ሳይጨርስ አምስት ቦምብ ተወረወረ፡፡ በአጠገቡ ያሉ ሁሉ ተቆላልፈው ሰማንያ ሰዎች ወደቁ፡፡ ካሚዮንም ሬሳውን ለመውሰድ አመጡ፡፡ ሬሳውን በአንድ ካሚዮን ከወሰዱ በኋላ ሌሎች ካሚዮኖችም ቁስለኞችን ለመውሰድ አመጡ፡፡ በብርቱም የቆሰሉትን እያነሱ ወስደው ከእስር ቤት በር በመትረየስ ተኰስዋቸው፡፡ በጥቂት የቆሰሉት ሰዎች ግን ቁስላቸውን አየሸሸጉ እንደ ደህና እየመሰሉ በእስረኛው መሐል ተሸሸጉ፡፡ ኢጣሊያኖችም እየበረበሩ ጥቂትም ቆስሎ ቢሆን ልትታከሙ ነው እያሉ እየመረጡ ከበር ገደሏቸው፡፡ ቁስል የሌላቸውንም እየነዱ ሲያወጡ “እረ እኛ ጤነኛ ነን አልቆሰልንም” እያሉ ቢጮሁ “አይሆንም ትታከማለህ፤ ቆስላችኋል” ብለው እየጐተቱ አውጥተው ከማዘጋጃ ቤት በር ሲደርሱ የሳንቃውን ቋሚ ዘንግ የሚመስሉትን ብረቶች በሁለት እጃቸው አንቀው ይዘው አልወጣ አሉ፡፡ በእንጨት ላይ እያሰለፉ ገደሏቸው፡፡ ቀኑ ብርቱ ፀሐይ ነበር፡፡ በዚያ እስር ቤት በማዘጋጃ ቤት ሜዳ ነበርና ብርቱ ክቢያ ተከበን ታላቅ ፍርሃት ነበር፡፡ ውሃና መብልም አላገኘንም፡፡ በሦስተኛው ቀን ጊዜውም ስድስት ሰዓት ሲሆን አስራ ሰባት ሰዎች በውሃ ጥማቱ ሞቱ፡፡ ይህም ቀን ጨለመ፡፡ እህልና ውሃ ሳናገኝ ሦስተኛው ቀን ነበርና ገንዘብም አየተቀበሉ በኰዳቸው ጣሊያኖች ለእስረኞች ውሃ መሸጥ ጀመሩ፡፡ ሕይወታችንም በዚህ ስቃይ ውስጥ ታንቃ ስንጨነቅ መሸ፤ እንጂ ለቀን ቀኑ ረጅም ነበር፡፡ ከዚያ ረሐብና ውሃ ጥማት እንዲገድሉን መርጠን ነበር፡፡ ይህንንም ከልክለውን ሁለት ካሚዮን አምጥተው ከዚህ ወደሚሰፋ እስር ቦታ ሊወስዱን እየቆጠሩ ስሙን እየፃፉ 30ውን አሳፈሩት፡፡ እንደተናገርኩት እኔ በጽህፈት ቤቱ በር አጠገብ ስለነበርኩ እስረኛውን አየቆጠሩ አያሳፈሩ መጓዝ የጀመሩ ከወዲያ በኩል ነበርና ስለዚህ የኔ መሄዴ ዘግይቶ ነበር፡፡ ብዙ የሚያሳዝን ቁም ነገሮች በመዘግየቴ አየሁ፡፡ ሦስት ሴቶች በወሊድ ተጨንቀው ኖረዋል፡፡ ሊወልዱም ቦታ አላገኙምና በአስረኛው ግፊ ተጨፍልቀው ሞተዋል፡፡ ሦስቱም ከትንንሽ ህፃናቶቻቸው ጋር ሬሳቸው ወድቆ አየሁት፡፡ በውሃ ጥማትና በረሃብ እነርሱም በቦምብ ከገደሉት ከሞተው ሰውና ከሬሳው ብዛት የተነሳ እኒህን በወሊድ የሞቱትን ያስተዋላቸው አልነበረም፡፡ እኔንም ሊገድሉኘ ስሜን በሊስት ይዘው ይፈልጉኝ ነበርና ስሜን ፅፈው ሊያሳፍሩኝ ሲሉ ሌላ ስም ነገርኳቸው፡፡ በካሚዮንም እስረኛውን ወደወሰዱበት ስፍራ አጓዙን፡፡ በመንገድም የካሚዮኑ መብራት በሚወድቅበት እንመለከት ነበር፡፡ መንገዱ ሁሉ ሬሳ ተሞልቶ ነበር፡፡ በገደሏቸው በሐበሾች ሬሳ ተሞልቶ ነበር፡፡ ዝም ብለው በላዩ ይነዱበት ነበር፡፡ በሬሳው ብቻ አይደለም፡፡ ነገር ግን ሬሳውን ደግሞ በካሚዮናቸው በጨፈለቁት ወቅት በሰው ሬሳ መንገዱ ተበላሽቶ ያስጸይፍ ነበር፡፡ ከመንገዱም ዳር የወደቁትን ሬሶች የካሚዮኑ ብርሃን በወደቀባቸው ጊዜ ድመቶች ጐንጫቸውን ነክሰው ጺማቸውን እያራገፉ ሲበሏቸው አየሁ፡፡ ካሚዮኑ ከእስር ቤቱ በር ፊት በር በሚባለው በደረሰ ጊዜ ከካሚዮን እንድንወርድ አደረጉን፡፡ በኋላ በኩል ከነበሩት መጀመሪያ የወረዱትን ቦምብ ወርውረው ገደሏቸው፡፡ የቀረነው አንወርድም ብለን ራሳችንን በውስጥ በሸሸግን ጊዜ በኋላ በኩል ነጂው በሚቀመጥበት በኩል መትረየስ አምጥተው አስገብተው ተኩሰውብን ሞላዎችን ገደሏቸው፡፡ የቀረነው እየዘለልን ከካሚዮን ወረድን፡፡ ለጥይቱ ፈርተው በኋላ በኩል ሸሽተው ነበርና የወረደም የለም፡፡ የእስር ቤቱ በር ክፍት ስለነበር እየፈጠንን ሩጠን ተጨመርን፡፡ ሌሊቱንም ሁሉ እስረኛውን እያጋዙት ሲጨምሩት አደሩ፡፡ ይህም ቦታ ጠፍ ሁኖ የኖረ ነበረና ሳማና ልት የሚባለው ምንስ ወራቱ መጋቢት ቢሆን ቅጠሉ ለምልሞ ነበር፡፡ በታላቅ ረሃብና ውሃ ጥማት የተጨነቀው እስረኛ ያንን መራራ ቅጠል በላ፡፡ ሲጠጣ ይህን ቅጠል ያሳደሩ ስሩን እየገፈፉ በሉ፡፡ እኔም ምን የሚበላ ነገር ይህ ፍጥረት አገኘ? ባገኘው ህይወት ነው ብዬ ወደሚያላምጡት ሰዎች ሔድሁ፡፡ የሚያውቀኝ ሰው አገኘሁና ከዚያ ስር ቆፍሮ ሰጠኘ፡፡ እኔም ወስጄ ለባልንጀሮቼ አካፈልኋቸው፤ለውሃ ጥማት ይህን ማላመጥ መድሃኒት ነው ብሎ ነግሮኝ ነበርና ለውሃ ጥማት መድሃኒት ነው ብዬ ነገርኋቸው፡፡ ከፊላችንም መራራ አንደሚጣፍጥ ይህን እያላመጥን እስከ አራት ሰዓት ቆየን፡፡ ዛሬ ቀኑ አሁድ ነበር፡፡ የተያዝንበትም አርብ በስምንት ሰዓት ነበር፡፡ ከዚያ እስከ ዛሬ እህል የሚባል እንኳን ለመብል ማግኘት ቀርቶ ያየን የለም፡፡ ፀሐይ በዚህ ቀን ሲተኩስ ሰው ሁሉ ልቡሱን እያወለቀ በራሱ ላይ ተከናነበው፡፡ በዚህም መከናነብ የፀሐይ ትኩሳት ሲበርድ ውሃውን ጥማት መከላከል የሚችሉ መስሏቸው ነበር፡፡ ከሌላው እስር ቤት በቀር በዚህ እስር ቤት ውስጥ የነበረው አስረኛ እነሱ ጣሊያኖች እንደገመቱት 18 ሺ ነበር፡፡ ከረሐቡና ከጥማቱ የተነሳ እስረኛውም ሁሉ መናገር አይችልም ነበር፡፡ ነፍሱ ገና አለቀው እያለች ነው እንጂ ሁሉም ደክሞ ይጠራሞት ነበር፡፡ ለመተንፈስ እስከማይችል ድረስ ያ ትልቁ ሰፊ ሜዳ ጠቦ ነበር፡፡ አንዱ እየተጋፋ መጣ፡፡ ጠርሙስ በእጁ ነበር፡፡ ፊቱ ክስመት ገብቶ ነበር፡፡ ከአጠገባችን ቆሞ ሊናገረን ፈለገ፡፡ ገና ከንፈሩን ማላቀቅ ግን አፈልቻለም፡፡ ከውሃ ጥማት የተነሳ ረድኤት በማፈልግ ዓይን በሚያሳዝን ተኩሮ ወደ አኛ ተመለከተ፡፡ በታላቅ ችግር በውሃ ጥማት የተያያዘውን ከንፈር አላቀቀው፡፡ ደካማ በሆነ ድምፅ “እባካችሁ! እባካችሁ!” ሲል ሰማነው፡፡ ነገሩን የሚለውን አጥርተን አልሰማነውም ነበርና ልንሰማው እንድንችል ወደ እኛ በጣም ቀረበ፡፡ እ…ባካችሁ ከአናንተ ጭብጦ የሌላችሁ ሽንቱን በዚህ ጠርሙስ ይስጠኝ ወንድሞቼ ሁለቱ በውሃ ጥማት ሞቱ፤ እኔም ልሞት ነኝ፤ እባክዎ ጭብጦ ባይኖርዎ ሽንትዎን አባክዎ ጌታ ይስጡኝ” ብሎ ልመናውን ወደ አቶ ገብረመድህን አወቀ አበረታው፡፡ አቶ ገብረመድህን አወቀም “እኔም አንዳንተ ነኝ፡፡ ውሃ ከጠጣሁ ሦስተኛ ቀኔ ነው፡፡ ከዬት ሽንት አመጣለሁ?” እኛንም አልፎ እየዞረ ሲለምን አልቆየም፡፡ አስከ መጨረሻው ደክሞት ነበር፡፡ መናገርም አቃተው፡፡ አንድ ድንጋይም በአጠገባችን ተንተርሶ ጥቂት ጊዜ ተጋድሞ በሕይወቱ ቆየ፡፡ በመጨረሻም ግን እንደ እንቅልፍ በሞት ያችን ድንጋይ እንደተንተራሰ አሸለበ፡፡ በዚህ ቀን በውሃ ጥማት ከመቶ በላይ እሰረኛ ከጥዋት እስከ ሰባት ሰዓት ሞቱ፡፡ ሬሳቸውንም ካሚዮኖች መጥተው ወሰዱት፡፡ በዚህ ጊዜ የእስር ቤቱ ሹም ቲሊንቲ ሎዊጂ ኮርቦ የሚባለው በዚያ እስር ውስጥ ገብቶ የተጠሙትን ነፍሳቸው አልላቀቅ ያላቸውን አይቷቸው ኑሯል፡፡ በኰዳው ውሀ ይዞ መጣ፡፡ ቲሊንቲም የኮዳውን ውሃ ለእስረኛው መሸጡን ሰማን፡፡ ገንዘብም ይዤ ሄድሁ፡፡ የሚሸጠው እሱ ብቻ ስለሆነ ካጠገቡ መድረስ አይቻልም፡፡ የተጠማው ብዙ ሕዝብ ውሃ ለማግኘት ዙሪያውን ከቦት ይጋፋ ነበር፡፡ ገዥውም ፋታ አያገኝም ነበር፡፡ በቀኝ እጁ ሽጉጡን አውጥቶ፤ በግራ እጁ በተጠማው ሰው በአፉ ውስጥ ትንሽ ጠብ ያደርግለታል፡፡ የኢጣሊያ አንድ ኰዳ ሁለት ጠርሙስ ተኩል ይይዛል፡፡ ቲሊንቲ አንዱን ኰዳ ውሃ ለሃያ አምስት ሰው አስጠጥቶ ሃያ አምስት ብር ለአንድ ኮዳ ተከፈለው፡፡ የአቶ ስለሺ አሽከርም በጣም ተጠምቶ ነበር፡፡ አንድ ብር በቲሊንቲ ግራ እጅ አኖረ፡፡ እሱም ከኰዳው አጠጣው፡፡ ቲሊንቲም ውሃውን አቀረበና በአፉ አፈሰሰበት፡፡ ጠጪውም ስላልረካ ኮዳውን ቲሊንቲን ቀልጥፎ ሲያቃናው በሁለት እጁ ከአፉ አስጠግቶ ያዘው፡፡ ቲሊንቱም ሽጉጡን በዓይኑ መሐል ተኮሰበት፡፡ ሳይውጠው ገና በጉንጩ የነበረው ሲወድቅ በአፉ ፈሰሰ፡፡ ቲሊንቲም ደጋግሞ ተኩሶ ጨረሰው፡፡ እርሱን በተኰሰው ጊዜ አሳልፎ ክንዱን ያንዱን ሰው አቁስሎት ስለነበር የቆሰለው ብር እንኳ ቢሰጠው እንዲሁ ያለ ዋጋ አጠጣው፡፡ ይህንም በውሃ ጥማት የሆነውን ታላቅ እልቂት እንዲቀር ውሃ በሸራ ቧንቧ ኢጣሊያኖች ከታሰርንበት ድረስ አስገብተው በ120 በርሜል ሞሉልን፡፡ እኒያ ሁለት ሹማምንቶች ማርሻሎና ቲሊኒቲ ሎዊጂ ኮርቦ እስረኛውን እያካፈሉ ከዚያ ወዲህ ያለው ይጠጣ እያሉ ሲከላከሉ አንድ ጊዜ እስረኛው እንደ ናዳ ተንዶ ጥሷቸው ሄደና ውሃም የቻለውን ያህል ይጠጣ አለ፡፡ በርሜሉንም ገና ያላየው ነበር፡፡ እነርሱም በዚህ ግፊት እኒህ ውሃ ሲሸጡ የዋሉ ሹማምንቶች ተድጠው ሞተው ኑረዋል፡፡ የሹማምንቶቻቸውን ሞት ስላወቁ ሰው ላይ ቦምብ ይወረውሩበት ጀመር፡፡ በበርሜሎች ዙሪያ ሬሳው ተከመረ፡፡ በቦምብ የተመቱት የጥቂቶችም ሬሳ በበርሜሎች ውሃ ውስጥ ገባ፡፡ ደማቸው ተቀላቀለበት፤ ሰውም ከላያቸው ላይ ሳይፀየፍ ይጠጣ ነበር፡፡ ልብሶቸውንም በበርሜሉ ውሃ እየነከሩ አምጥተው የተነከረውን ልብስ እንደ ጡት ጠቡት፡፡ በደከሙት ባልጀሮች አፍም እየጨመቁላቸው ቤዛ ሆኑ፡፡ ከተወረወረብንም ቦምብ ብዛት የተነሳ የሞተው ሬሳ በበርሜሎች ዙሪያ ተቆልሎ ነበርና ሰው ቢሄድም ሬሳው ወደ በርሜሉ እንደማያደርሰው አወቀ፤ ከመሄድም ታገሰ፡፡ ሦስት መትረየስ አግብተው ጠምደው ተኮሱብን፡፡ ውሃ ለእስረኛ ሲሸጡ ውለው እግዜር ፈርዶባቸው የተዳጡትንም የሹማምነቶቻቸውን በቀል ተበቀሉን፡፡ አምስት ካሚዮን አመላልሰው አንድ ሺ አምስት መቶ የሚያህል እስረኛ ሞተ፡፡ ሬሳውንም በካሚዮን እስኪያወጡ ድረስ ፈፅሞ ጨለመ፡፡ በኢጣሊያ ፋሽስት የተያዘ ሳይገደል በህይወት ፊት ምንድን ነው? መብልና ውሃ የሰጡን ሹማምንቶች ወደ ቤታቸው በተመለሱ ጊዜ ቁጣቸውን አድሰው በዙሪያው በውድሞው ያሉ ፋሽስቶች በሰው ህይወት ሊጫወቱ ቦምብ ይወረውሩብን ጀመረ፡፡ ግን የቁጣ ምክንያት አልነበራቸውም፡፡ በዙሪያው ከሚወረወር ቦምብ ለመሸሽ የማይደረስበት መሃከለኛውን ቦታ ለመያዝ እርስ በርሳችን ተጨናንቆ ተጋፍቶ ቆሞ ሳለ በዙሪያ ዳር የሚወረወሩት ቦምቦች ከመሀል አወራወራቸው ሊያደርሳቸው ስለማይችል በዳር በኩል ዙሪያውን ያሉትን ጨፈጨፏቸው፡፡ የቀረውም ከመሀል ሆኖ ለቦምብ ውርውራ ስለአቃታቸው መትረየሱን ለመሀል ጠምደው ተኮሱብን፡፡ ከጥይት ለመዳን የፈለገ ሲተኛ የቆመው ህዝብ ጨፈለቀው፡፡ የቆመውን መትረየስ ጠረገው፡፡ የቆሰለና ያልቆሰለ የሞተና ደህነኛ እስኪጠባ ድረስ ተቆላልፎ አደረ፡፡ ሰኞ በበነጋው ሌላ ሹም መጥቶ ደህናውንና የቆሰለውን በአንድ በኩል ለየው፤ የሞተውን ሬሳ ግን በካሚዮን ማጓዝ ጀመረ፡፡ ግን በዚያ ማታ በቦምብ የገደሏቸውን ሬሳውን ሳይወስዱ ስለቀሩ ወደ በሩ ሲል ወዳለው ማዕዘን አንድ ሴት እስከ ልጇ የታሰረች በቦመብ ተመታ ሞታ ኑሯል፡፡ ልጇ ደህና ነበረ፡፡ የእናቱንም ሬሳ ሌሊትን ሁሉ በደረቷ ላይ ተሰቅሎ ገና በሕይወት እንዳለች ሁሉ ይጠባት ነበር፡፡ እሰረኞችም ምንስ በእንዲህ ያለ ጭንቅ ተይዘው፤ በውሃ ረገድ ባይረዳዱ የዚህ ሕፃን ስቃይ ልባቸውን አንቀሳቀሰው፡፡ ይህን ሕፃን አንስተው ትናንት በግፍ ልጇ ለተዳጠባት ሴት እባክሽ አጥቢው ብለው ሰጧት፡፡ ያችም ሴት ለልጇ ምትክ እንዳገኘች ደስ ብሏት አልተቀበለችም፡፡ እንዲያውም ወርውራ ጣለችው፡፡ ነገ ኢጣሊያኖች በቦምብ ለሚገድሉት ለማሳደግ አላጠባም፡፡ ለመትረየስና ለሳንጃም አላሳዳግም ብላ ወረወረችው፡፡ በዚያ ብርቱ ፀሐይ ተንጋሎ ወድቆ ብርቱ ለቅሶ አለቀሰ፡፡ እኔም አንስቼ እናቱ ሬሳ ላይ አስቀመጥኩት፡፡ እናቱንም አንዳገኘ ሁሉ ደስ ብሎት ለቅሶውንም አቆመ፡፡ ወዲያውም በካሚዎን ሬሳውን መውሰድ ጀመሩ፡፡ የዚህን ህፃን እናቱ በካሚዎን ሬሳዋን ፋሽስቶች ወስደው ሲያገቡ አንዱ ኦፊሰር የሆነ ፋሽስት ይህን ህፃን ታቅፎ በእውነት ሲያለቅስ አየነው፡፡ እነዚህ የካቶሊክ ካህናት የሃይማኖት ወገናቸውን ሁሉ አስፈትተው ይዘው ሄዱ፡፡ የዛኑ ለት ማታውኑ የቀረነውን እስረኞች በካምዮን ጭነው ወደ ሆለታ ወሰዱን፡፡ እዛም ስንደርስ በጫካው አውርደው ተኮሱብን፡፡ እኔም አጠገቤ ያለው ሰው ተመቶ ሲወድቅ አብሬው ወደቅሁ፡፡ ጣሊያኖችም ጨርሰናቸዋል ብለው ትተውን ሄዱ፡፡ እኔም ካምዮኑ መሄዱን አረጋግጨ በሆዴ እየተንፏቀቅሁ ከዛ እሬሳ መሃል ወጥቸ በጨረቃ ብርሃን ወደ እትቴ በዛብሽ ቤት ሄድኩ፡፡ እዛም እንደደረስሁ በምክር ወደ ጐጃም እንዴት እንደምደርስ አሰላን፤ እርስዋም ልብሷን አለበሰችኝና ሻሽዋንም አስራልኝ ማሰሮ አሳዝላኝ በጨረቃ ብርሃን ጉዞየን ወደ ጐጃም አቀናሁ፡፡ የማውቀው የአባይን በረሃ በለሊት እየተጓዝሁ በቀን እየተደበቅሁ እማርቆስ ገባሁ፡፡ እዛም እናቴንና እህቴን በሌላ መንደር አገኘኋቸው፡፡ እናቴ “በቤቱ በምበላበት ገበታ ዙሪያውን ልጆቼና አባቴ ከበው ይቀመጡ ነበር፡፡ ዛሬ ግን በዚያው ገበታ ዙሪያና በዚያው ቤት ብቻየን እቀመጣለሁ፡፡ ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ እንደ ቀመሰው መራራ ውኃ፤ ሕይወቴ ሁሉ መራራ ሆነ፡፡ ሕይወቴ ሁሉ እንዲህ ለኃዘን ከሆነ ለምን ሰው ሆንሁኝ?” አለች፡፡ እናቴን በእንዲህ ያለ ኃዘን ባየሁ ጊዜ ከቶ የተራበው ሰውነቴ እጅግ መብል ሊወስድ አልቻለም፡፡ በባቢሎን ወንዝ ዳር ተቀምጠው እሥራኤል ጽዮንን እያሰቡ ያለቅሱ እንደ ነበር ልንበላ በከበብነው ገበታ ዙሪያ ፈረንጆች የገደሏዋቸውን አያቴንና አራቱን ወንድሞቼን እያሰበች እናቴ አለቀሰች፡፡ እናቴ ገና ከአንድ ወር በፊት በገበታ ዙሪያ አብረዋት ይከቡ የነበሩትን ልጆቿን ፈረንጆቸ ሲገድሉባት ይቀመጡበት የነበረውን ቦታ ባዶውን ስታይ በአጭር ጊዜ እንዴት ልትረሳቸው ይሆንላታል? ይቀመጡበት የነበረው የገበታው ዙሪያና ይተኙበት የነበረው ክፍል ባዶነት እንደ ሐውልት ቁሞ ነበር፡፡ ወደ መብል ስትቀመጥ ባዶ የሆነውን ዙሪያ ወደመኝታ ቤት ስትሔድ ባዶውን አልጋ ማየት ለእናቴ እጅግ ኅዘን ነበር፡፡ ስለዚህም እናቴ ያን ቤት ትታ ሌላ ቤት ተከራይታ ነበር፡፡ እንዲሁ የእናቴ ዕንባ በጐንጮችዋ ላይ ሲወርድ ባየሁ ጊዜ ነጮች ያፈሰሱትን የወንድሞቸን ደም ያህል የቀረበውን መብል ቆጠርሁ፤ ለመብላትም ፈቃዴ ተዘጋ፤ ምንም እንኳ ተርቤ ብሰነብት፡፡ ከዚሀ በኋላ የቀረበው ሁሉ መብል ተነሣ፡፡ እኔ ከነጮች እንድሸሽ አጎቴ የሰጠኝን ፈረስ አቀረበልኝ፡፡ ጠጉሬ የከተማ ሰው ቁርጥ ነበርና እንደ ውጭ ባላገር እንድመስል እኅቴ እያበላለጠች ስትቆርጥልኝ አዘገየችኝ፡፡ ገና ከተዘንቦው በኩል ስትቆርጥልኝ አያሌ የነጭ ወታደሮች ቤቱን ከበቡት፡፡ እናቴ ከድንጋጤ የተነሣ አእምሮዋ ሳይቀር ጠፋባት፤ አጎቴና እኅቴ ከቤት ወጥተው ነገሩ ምንድን ነው? ብለው ጠየቋቸው፡፡ ብርጋዴሩ የያዘውን ሊስት አየና… እፈልጋለሁ አለ፡፡ በጣም ያስደንቅ ነበር፡፡ በሊስት የተያያዘው ስም በፍፁም የእኔ ስም ነው፡፡ ግን ያባቱ ስም አሥራት ይባል ነበር፡፡ የእኔ አባት ስም ሌላ .. ነበር፡፡ እህቴም የሚፈልጉትን ሰው ቤቱን እንደ ተሳሳቱ ነገረቻቸው፡፡ ብራጋዴሩ ሊስቱን እንደገና አየና ከአጎቱ ጋር ይኖራል እንጂ ለእርሱ ቤት የለውም ብሎ ነገራት፡፡ አዎን ያ ሰው ደግሞ ከአጎቱ ጋር ይኖር ነበርና አዎን ከአጎቱ ጋር ነው ብላ ነገረችው፤ ወታደሮቹም ሔደው ያንን ቤት ከበቡት፡፡ መንደረተኛውን ሁሉ እንዳይወጣና አንዳይገባ ከለከሉ፡፡ ያን ለመያዝ ከዚያም ጫጫታ ሆነ፡፡ በዚህ ጊዜ ለማምለጥ ቅጽበት ጊዜ አገኘሁ፡፡ ኮርቻ ለመጫንና ለመለጎም ጊዜ አልነበረም፤ በፈረሱ ያለ ኮርቻ ያለ ልጓም ተቀመጥሁና ጋለብሁ፡፡ ጠጉሬን ግማሹን ተቆርጨ ግማሹን ሳልቆረጥ አመለጥሁ፡፡ ይህም ዛሬ ተረት ይመስላል፡፡ ሕይወቴ ከነጮች በማምለጥ ለሩጫና ለሽሽት ብቻ ሆነ፡፡ በፊቴም ሁሉ ተስፋና መጽናኛ የለም፤ ዙሪያውም ሁሉ ከሌሊት የባሰ ጨለማ ሆነብኘ፡፡ በሀገራችን እያባረሩ ለሚያድኑን ለነጮች የምታበራይቱ ፀሐይ ግን በሃገራችን ሰማይ ታበራ ነበር፡፡ ስለዚህም ለሚያዳኑን ለእነርሱ የሚያምረው የበጋ ብርሃን ለምታደነው ለእኔ የክረመት ጨለማ ነበር፡፡ በዚያ ጊዜ አእምሮው ጮሌ የሆነ ዕውር ከእኔ የተሻለ ነበር፡፡ ወዴት እንደምሸሽ ከቶ አላውቅም ነበር፡፡ ወዴት እንድጋልብ ሳላውቅ ፈረሱን ወደ ቀጥታው እንዲጋልብ ለቀቅሁት፡፡ በማዶው በኩል በተራራው ግርጌ ተፋጥኜ ካለፍሁ በኋላ አርባ ማይል እንደ ተጓዝሁ ከራዕዩ እንደ ተመለሰ ሰው ሆንሁ፡፡ ለጥቁር ሕዝብ በሰላም የተሰማራበትን ነጮቹ በማደን የማያባርሩበትን አዲሱን ክበብ አየሁ፡፡ አዲስ ምድርና አዲስ ሰማይ ያህል መሰለኝ፡፡ በዚያም ጠባቂ የሌለው በግ ጥቁሩ ሕዝብ ተሰማርተዋል፡፡ ጠባቂው በእንግሊዝ አገር ነው፡፡ ቀበሮው ከዚህ አስቀድሞ አልገባም ነበር፡፡ የዘር ወራት ነበርና ሁሉም ደርሶ ነበር፡፡ ያን ሃገር ነበረና የዘራውን ሊበላ በተስፋ ይዘራ ነበር፡፡ ገና ነጮች ሃገሩን አልወረሩትም ነበርና በመስኩ ከብቱ ተሰማርቶ ነበር፡፡ እናቶች በቤታቸው ናቸው፡፡ ሕፃናቶችም በመንደራቸው አንደ ማለዳ ወፎች እየተንጫጩ ይጫወታሉ፡፡ በግ ጠባቂው በጎችን ይመለከታል፡፡ ከብቶችን የማያረባው ዘላን ከብቶችን ይከተላል፡፡ ወደ መንደራቸው ጠባቂዎች ከመንጋዎቻቸው ጋር ይጓዛሉ፡፡ ወርቅ የሚመስለው የፀሐይ ጮራ በተራራዎች ላይ ተዘርግቷል፡፡ ገበሬዎች በሚያርሱበት ቦታ ጅራፍ ብቻ ይጮሃል፡፡ የኤውሮፓ ማሰልጠኛ ቦንብና መድፍ መትረየስ ድምፅ አይሰማም፡፡ በነጮች ወራሪ የሣር ክዳን አንድ ጎጆ የተቃጠለ አመድ የለምና ንፋሱም አመድ አያበንም፡፡ በወንዙ ዳር የተተከሉ ለጋ ሸንበቆዎች በወታደር አልተጣሱም፡፡ ገና ንፋሱ ያወዛውዛቸዋል፡፡ ባላገሮች በሃገራቸው ላይ በፍፁም ፀጥታ ይኖራሉ፡፡ እንዲህ ያለ ጥቁር ሕዝብ ከሰላሙ ጋር የሚኖርበት አዲስ አገር አገኘሁ፡፡ የሰላም የሰላም የሰላም ሃገር፡፡ ነጮች ወራሪዎች አልረገጥዋትም፤በድንገት ግን አደጋ ጥሎ ለመወረር ገና ሳያዩዋቸው በሚስጥር መግባት ጀምረዋል፡፡ በቤቴ ለመኖር የነበረኝ ሰላም በነጮች ከተቀጠቀጠ ሁለት ዓመት ያህል ሆኖ ነበርና በሀገራቸው በሰላም እንዲሁ የሚኖሩትን ሰዎች በማየቴ ካለፈው ዓመት በፊት እንዴት በሰላም ከበቴ እኖር እንደነበር አሳሰበኝ፡፡ በሰሩት ቤት መኖር! ሰማይ ቢከፈት ከዚህ የበለጠ ስጦታ በምድር ሊዘንብ በቻለ፡፡ ሕዝብ በሀገር ውስጥ በሰላም መኖር ሕፃናትን በሰላመ ማሳደግ ቤተሰብን መረዳት ከዚህም ጋራ በሰሩት ቤት በሰላም መኖር! ከዚህ የበለጠ የበረከት ፍሬ መሬት ልትሰጥ ትችላለችን? ሰው በሕይወቱ የሚመኘውና ሊኖረው የሚፈልገው ይህ ብቻ ነው፡፡ የነጮች ወራሪዎች በረገጧት ሃገር ሁሉ ለሕያው ነፍስ የሚያስፈልገው የሰላም ኑሮ የለም ነበር፡፡ ከወራሪዎች ድንግል በነበረችው ከዚህች አውራጃ ሃገር በደረስሁ ጊዜ አዲስ ሌላ አለም ያየሁ ያህል መሰለኝ፡፡ ያልታደለችው ኢትዮጵያ በእርግጥ ሰፊ ሃገር ናት፡፡ ወራሪዎችም ባንድ ጊዜ በሙሉዋ ሊጎርሷት አልቻሉም ነበርና በየከተማ አጠገብ ያሉትን ሃገሮች በቦምብ በመርዝና ቤቶችን በማቃጠል ያልታደለውን ፍጥረት ገና ያመነዥኩ ነበር፡፡ በተራራዎችና በአፋፎች የኢጣልያኖች መድፎች እንደ ክረምት ነጎድጓድ ይጮሃሉ፡፡ ባለ ከብቶች ከከብታቸው ጋር የሚኖርባቸው ጠፍጣፋ ሃገሮች በጉም እንደሚጋረዱ የተራራ እግሮች በመርዝ ጢስ ታፍነዋል፡፡ ከዓመት አራት ጊዜ ፍሬዋን ትሰጥ የነበረች ሃገር ያለ አዝመራ ሆነች፡፡ ለመታጨድ የደረሱ አዝመራዎችን የሰለጠኑት ነጮች በእሳት ቦምብ ሲያቃጥሉት፤ ዝሆኖች አንበሶች አንደሚኖሩባት በረሃ የገበሬዎች አዝመራ ተቃጠለ፡፡ ቅጠልያ የሆነችው ሃገር ከቃጠሎው የተነሣ እንደ ነብር ቆዳ ዝንጉርጉር ሆነች፡፡ ከጠፍጣፋው ሃገር ሸሽተው በተራራ ሰዎቸ ተሰማሩ፡፡ የተሰማሩበት ጫካ ሳይቀር ተቃጠለ፤ ከነጮች የሥልጣኔ ቦምብና መርዝ የሚሸሹ የአፍሪካ ሕፃናቶች ለሊት ሲባንኑ መርዝ! መርዝ! መርዝ! እያሉ በዕንቅልፋቸው እየጮሁ ያለቅሱ ነበር፡፡ በዚህም ሁሉ ያ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተስፋ ለመቁረጥ ብቻ ሆነ፡፡
9724
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8D%E1%8A%AE
አምልኮ
አምልኮ ወይም አምልኮት የሚለው ቃል "መለክ" ማለትም "መገዛት" ከሚል የግዕዝ ቃል የሚመነጭ ሲሆን በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት ማለት ነው። መለኮት በባሕርይ የበላይና ገዢነትን ስለሚያመለክት ለሰውና ለፍጡር አይሆንም። ዕብራውያን /ኤል/ ወይም /ኤሎሃ/ የሚሉትን አረቦች /ኢላህ/ ይላሉ። ሁሉም የመለኮት ሥልጣን ያሳያል። በዚህ መልክ ከሄድን ከፈጣሪ ውጪ የማምክ ተግባር የጣዖት አምልኮ ይባላል። «አምልኮ» የሚለው ቃል በእብራይስጥ /አባድ/ ሲሆን በግሪክ ደግሞ /ላትሬኦ/ ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት ነው፤ ይህም አምልኮ ለአንድ አምላክ ብቻ እንደሚገባ የመለኮታዊ ትምህርት ቅሪት ባለበት ባይብል ላይ ሰፍሯል፦ ዘዳግም 6፥13 አምላክህን ያህዌህን ፍራ እርሱንም #አምልክ በስሙም ማል። ዘዳግም 10፥20 አምላክህን ያህዌህን ፍራ፥ እርሱንም #አምልክ ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል። ዘዳግም 13፥4 አምላካችሁን ያህዌህን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም ፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ። ኢያሱ 24፥14 አሁንም ያህዌህን ፍሩ፥ በፍጹምም በእውነተኛም ልብ #አምልኩት አባቶቻችሁም በወንዝ ማዶ በግብፅም ውስጥ ያመለኩአቸውን አማልክት ከእናንተ አርቁ፥ ያህዌህንም አምልኩ ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 12፥20 ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ ነገር ግን ያህዌህን በፍጹም ልባችሁ #አምልኩት እንጂ ያህዌህን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 7፥3 ሳሙኤልም የእስራኤልን ቤት ሁሉ። በሙሉ ልባችሁ ወደ ያህዌህ ከተመለሳችሁ እንግዶችን አማልክትና አስታሮትን ከመካከላችሁ አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ ያህዌህ አቅኑ፥ እርሱንም ብቻ #አምልኩ … ብሎ ተናገራቸው። ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ #አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው። ልብ አድርግ አንድ ማንነት ብቻ ያለው አንድ አምላክ መሆኑን ለማመልከት «እርሱን» ብቻ አምልክ በሚል በገላጭ () የተጠፈነገ ነጠላ ተውላጠ ስም እንጂ «እነርሱ» የሚል የለም፤ ታዲያ ሶስት ማንነቶች ያሉባቸውን ምስልና ሃውልት አበይት በሚባሉት በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን አብያተ-ክርስቲያናት ለምን ይሰገዳል፣ እጣን ይጨሳት፣ ይሸረገዳል፣ ይጎባደዳል? ይህ የጣኦት አምልኮ ካልሆነ ምን እንበለው? ወገኖቻችን፦ “ለስእልና ለሃውልት የአምልኮ ስግደት ሳይሆን የፀጋ ስግደት ነው የምናደርሰው” ይላሉ፤ እርግጥ ነው የአክብሮት ስግደት ባይብል ላይ ለመላእክትና ለሰዎች አይተናል፤ ግን የት ቦታ ነው ለማይሰማና ለማይለማ ምስልና ሃውልት ስገዱ የተባለው? ከዚያ ይልቅ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም ተብሏል፦ ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ #አትስገድላቸው፥ #አታምልካቸውምም፤ የሚገርመ የአገራችን ሰዎች እንዲህ ይፀልያሉ፦ “ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት [[መስቀል]ም እስገዳለው” የዘወትር ጸሎት «መስቀል» እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ ወይም ብረት አይደለምን? ይህንን ቀርፆ ለእርሱ መስገድ የጣኦት ክፍል አይደለምን? ሥላሴን በጀሶ ቀርፆ ወደ እነርሱ አምላኬ እያሉ መለማመን ባእድ አምልኮ አይደለምን? ኢሳይያስ 44፥17 #የቀረውንም #እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ #ይሰግዳል ወደ እርሱም #እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ #የተቀረጸውን #የምስላቸውን #እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ #የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም። ኤርምያስ 10፥2-5 ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ “የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። “የአሕዛብ ልማድ” ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል። እንደ #ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው። የሥላሴ፣ የመላእክት፣ የቅዱሳን ምስልና ሃውልት ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም፤ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፤ ካልቻሉ ለምን ይሰገድላቸዋል? ይህ የእኛ የሙስሊሞች ጥያቄአችን ብቻ ነው እንጂ ነቀፌታ ወይም መዘርጠጥ አይደለም፤ አላህ ከእርሱ ሌላ ሰዎች የሚያመልኩአቸውን ጣዖታት አትስደቡ ብሎናል፤ ምክንያቱም ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና፦ 6፥108 እነዚያንም ከአላህ ሌላ “የሚጠሩዋቸውን” َ ጣዖታት አትስደቡ፤ ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና። “ዒባዳ” የሚለው ቃል “ዓበደ َ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ መልእክተኞችም የተላኩበት ጭብጥ ይህ ነው፦ 16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን #አምልኩ ፤ ጣዖትንም ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ 21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና #አምልኩኝ ِ ” በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም። ለናሙና ያክል እነዚህ መልእክተኞች፦ 23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡ 11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን #አምልኩ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም። 7:73 ወደ ሠሙድም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፤ 29:16 ኢብራሂምንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ አላህን #አምልኩ ፤ ፍሩትም፤ ይሃችሁ የታውቁ ብትሆኑ ለናንተ በላጭ ነው። 11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ 2:83 የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ ፤ … በማለት በያዝንባቸው ጊዜ አስታውሱ፡፡ 5:72 አልመሲሕም አለ፦ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን #አምልኩ” ፤ 11:2 እንዲህ #በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ ፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስስጠንቂ እና አብሳሪ ነኝ። ቁርአን ሲሶው የሚናገረው ስለ ኢባዳ ነው፣ ይህ የቁርአን አንድ ሶስተኛው የአምልኮ ጭብጥ በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፣ ለቀድሞቹ ነቢያት የመጣው የተውሂድ ትምህርት ነው በቁርአን ውስጥ የመጣው፣ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “አምልኩኝ” ሲሆን በነብያችን የተባለው ይህ ነው፤ ይህ ለእሳቸው እና ከእሳቸው በፊት የነበረው የተውሒድ መገሰጫ ነው፦ 26:196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ “የተወሳ” ነው፡፡ 23:68 የቁርኣንን ንግግሩንም አያስተነትኑምን ወይስ ለመጀመሪያዎቹ አባቶቻቸው ያልመጣ ነገር መጣባቸውን? 41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “ቢጤ” እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ 21:24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክት ያዙን? አስረጃችሁን አምጡ፤ *ይህ እኔ ዘንድ ያለው መገሠጫ፣ ከኔ በፊትም የነበረው መገሠጫ ነው* በላቸው። በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፤ ስለዚህ እነርሱ እንቢተኞች ናቸው َ ። በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ ፈጣሪ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ” ብሎ የተናገረ አምላክ ዛሬም በዘመናች እኔን ብቻ አምልኩ ብሎ በተከበረው ቃሉ ይናገራል፦ 29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፤ እኔንም ብቻ #አምልኩኝ ِ ። 24:55 በእኔ ምንንም የማያጋሩ ሆነው #ያመልኩኛል ፤ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጠኞች ናቸው። 51:56 ጋኔንንና ሰውን #ሊያመልኩኝ ِ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። 21:92 ይህች ሕግጋት አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና #አምልኩኝ ِ ። 6:102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ #አምልኩት ُ ፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
15399
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B8%E1%8B%8B
ሸዋ
ሽዋ በኢትዮጵያ ገጸ ምድር መሃል ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ሥፍራ ነው። ለብዙ መቶ ዓመታት በሉዐላዊነት በራሱ መሪዎች ሲተዳደር የኖረ የኢትዮጵያ አካል ሲሆን፣ ርዕሰ ከተማው እስከ ፲፰፻፹፱ ዓ/ም በሰሜን ሸዋ ውስጥ በየጊዜው በተለያዩ ሥፍራዎች ሲፈራረቅ ቆይቶ ባለፉት መቶ በላይ ዓመታት ግን አዲስ አበባ ሆናለች። ደብረ ብርሃን፤ አንኮበር፤ አንጾኪያ፤ ልቼ እና እንጦጦ በተለያዩ ጊዜያት የሸዋ ርዕሰ ከተማዎች ነበሩ። የሸዋ ገጸ ምድር እምብርት ባሁኗ ኢትዮጵያ መሃል የሚገኙት ተራራዎች ናቸው። በአህመድ ግራኝ ወረራ ጊዜ የባሌ ክፍለ ሀገር ከተወሰደ በኋላ የሸዋ ድንበር የኢትዮጵያ የደቡብ-ምሥራቅ ድንበር ነበር። የግዛቱ ተራራማነት የተፈጥሮ መከላከያ በመሆን ከውጭ ወረራ ለመላ አገሪቱ ደጀን የነበረና በፍትህ የአስተዳደር ዝናውም ለሌላ የኢትዮጵያ ዜጋዎች መጠጊያና መሸሸጊያም ነበር። አንዳንዴም በወራሪ ሕዝቦች ምክንያት ከቀሪው የኢትዮጵያ ግዛቶች ተግንጥሎም አብዛኛው የሰሜን ሸዋ ግዛቶች፣ ማለትም ሰላሌ(ግራሪያ)፤መርሃቤቴ፤ ደራ፤ መንዝ፤ ተጉለት፤ ይፋት፤ ምንጃር እና ቡልጋ ሕዝብ ክርስቲያን አማራ እና ኦሮሞዎች ናቸው። ደቡብ እና ምሥራቅ ሸዋ ግን አብዛኛው የኦሮሞ ብሔር እና የእስላም ኃይማኖት ተከታዮች ናቸው። በሰሜን ሸዋ ብዙ ታሪካዊ አብያተ ክርሲያናት እና ገዳማት ይገኛሉ። ከነዚህም በዋናነት የሚጠቀሰው፣ አቡነ ተክለ ኃይማኖት በሰላሌ ወረዳ የመሠረቱት ታዋቂው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ይገኙበታል። የሰላሌ ታዋቂ ሰው : ቀደምት ታሪክ ሸዋ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ የተመዘገበችው በ896 እ.ኤ.አ. በተመሠረተውና ዋና ከተማውን ወለላ ()ላይ አድርጎ በነበረው የእስላም ግዛት ውስጥ ነው በማለት በኢትዮጵያ ታሪክ ዘጋቢዎች ይታመናል። ከነዚህም አንድ፣ ስለ ኢትዮጵያ ብዙ ትምህርታዊ መጽሐፍትን የደረሰው ሀንቲንግፎርድ () ነው። ይህ ግዛት ወደ ፲፪፻፸፮ ዓ/ም በይፋቱ ሱልጣን ሥር ተጠቃለለ። በቅርብ ጊዜ በፈረንሳይ የሥነ-ቅርስ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ሦስት ቦታዎች የሸዋ እስላማዊ ንጉዛት(በዘውድ የሚተዳደር ግዛት) የከተማ ማእከላት ናቸው ተብለው ተገምተዋል። አጼ ይኩኖ አምላክ የዘመኑን የዛግዌ ስርወ መንግሥት በመቃወም ሲነሱ ከክርስቲያን አማራዎች አገር ከሸዋ እንደተነሱ እና ቀድሞውንም የአክሱም ነገሥታት በጉዲት መነሳት ሥልጣናቸውን ሲለቁ ከዛች ንግሥት በመሸሽ ተከታዮቻቸውንና ቤተ ሰባቸውን ደብቀው የኖሩት በዚሁ በሸዋ ውስጥ ነበር። እንዲሁም ክብረ ነገሥት (አንቀጽ 39) እንደሚለው፣ ሸዋ የአጼ ቀዳማዊ ምኒልክ ክፍላገር ሆኖ ነበር። ሆኖም አንዳንድ ዘመናዊ ሊቃውንት የዳሞትና የአክሱም መንግሥታት ሥልጣን እስከ ሸዋ ድረስ ወደ ደቡብ እንዳልተዘረጋ የሚል ጥርጣሬ አለባቸው። በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መላው ክርስቲያን ኢትዮጵያ በአህመድ ግራኝ ሠራዊት (አዳል) በተወረረ ጊዜ ሸዋ ተመልሶ የእስላም አገር ሆነ። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ ፲፰ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ የሸዋ ታሪክ እምብዛም ባይዘገብም አጼ ልብነ ድንግል እና ልጆቻቸው በወረራ ጊዜያት ሸዋን መሸሻቸው አድርገውት እንደነበር ተጽፏል። የሸዋ ነገሥታት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በይኵኖአምላክ ጊዜ ከደብረ ሊባኖስ ወደ ሐይቅ በመጡት በአባ ተክለሃይማኖት እገዛ እንደተመሠረተ ይታመናል። የአኵስም ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በዮዲት ጕዲት ተንኮታኩቶ ወደመጥፋት ደርሶ ነበረ። የዮዲት ጕዲት ጦር በሸዋ ጭፍሮች ከተሸነፈ ወዲህም ሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት አላንሰራራም ነበር። ይኵኖአምላክም ከንግሥናው በፊት በይፋት፣ በመርሐ ቤቴ፣ በተጕለትና በመንዝ ኖሯል። ከይኵኖአምላክም ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ውስጥ 99 ሀገራትን (በሓውርት) ያስገበረው ዓምደ ጽዮን ደማቅ ታሪክ ካላቸው ነገሥታት መሃል አንዱ ነው። ከግራኝ ይማም አሕመድ በኋላ ጎንደር መናገሻ ከመሆኗ ጋራ ተያይዞ የሸዋ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ለጎንደሩ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መሠረት ሆኗል። ከዚያም በኋላ በ17ኛው ክ/ዘመን ነጋሢ ይፋት አካባቢ ያለውን ቦታ ይቆጣጠር ጀመር። በይፋዊ ታሪክ፣ የነጋሢ አባት ልብሰ ቃል (በመንዝ የአጋንቻ ጌታ) በአጼ ልብነ ድንግል ታናሽ ልጅ በያዕቆብ በኩል የሚመጣ በአባት በኩል የዘር ሐረግ ያለው ነው ይላል። ይህም ማለት ከሰለሞን ስርወ መንግስት ጋር የተያያዘ ነው ማለት ነው። በዚህ መሰረት የጎንደር ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ከሸዋ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በኋላ የመጣና ያበበ ነው ማለት ይቻላል። የሸዋ መሪዎች ማዕረጋቸው ደግሞ በሸዋ ብቻ የሚገኘው መርዕድ አዝማች ነበር። የነጋሢ ልጁ ስብስትያኖስ የመጀመሪያው መርዕድ አዝማች ነበር። ተከታታይ መሪዎች ይሄንን ማዕረግ ሲጠቀሙበት ቆይተው የመርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ልጅ ሣህለ ሥላሴ በአባታቸው ወንበር ሲቀመጡ ንጉሠ ሸዋ ተባሉ። ከሳቸውም በኋላ ልጃቸው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ለስምንት ዓመታት ነግሠው ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፮ ዓ/ም ሲያርፉ ልጃቸው አቤቶ ምኒልክ ገና ሕጻን ነበሩ። ወዲያው በዓፄ ቴዎድሮስ ተማርከው መቅደላ ከኖሩ በኋላ አምልጠው ሸዋ ሲገቡ በአባታቸው ወንበር ንጉሠ ሸዋ ተብለው ነገሡ።ከርሳቸው በኋላ ቀዳማዊ ግርማዊ ኃይለ ሥላሴ የሸዋ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የመጨረሻው ንጉሥ ናቸው። በ፲፱፻፳፫ ዓ/ም የንጉሠ ነገሥትነቱ በትረ ሥልጣን ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲዘዋወር፤ አልጋ ወራሽነቱን እና የጥንቱን የሸዋ መሳፍንት ማዕርግ ለልጃቸው አስፋ ወሰን ሰጥተዋቸው ልዑል መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ተባሉ። የሸዋ አማርኛ በተለምዶ የሸዋ አማርኛ የሚባለው ርቱዕ አማርኛ ነው። አሁን ላይ በመላው የኢትዮጵያ ክፍላተ ሀገራት ቅቡልነት አግኝቷል። ለአማርኛ መዝገበ ቃላት መዳበርም የሸዋ ሊቃውንት የማይተካ ድርሻ አበርክተዋል። የሰሜን ሸዋ ዞን በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የቆየ ታሪክ ካላቸው አካባቢዎች አንዱ የሰሜን ሸዋ ዞን ነው፡፡ ፲፭ሺ ፱፻ ነጥብ ፺፯ ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት ያለው የሰሜን ሸዋ ዞን በሁለት የከተማ አስተዳደሮችና በሃያ ሁለት ወረዳዎች ተከፋፍሎ ፪ ነጥብ ፫ ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርበት ሲሆን ውርጭ፣ ቆላ፣ ደጋና ወይና ደጋ የአየር ንብረቶችን አካቶ ይዟል። አዋሳኞቹም በምዕራብ፣ በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ኦሮሚያ ክልል፣ በሰሜን ምስራቅ አፋር፣ በሰሜን ደቡብ ወሎና ኦሮሚያ ዞኖች ናቸው። ዞኑ ከቅድመ ታሪክ ጀምሮ እስከ ታሪክ ዘመን ያሉ አሻራዎች የሚገኙበት ስለመሆኑ የሥነ ቅርስ ግኝቶች ይጠቁማሉ። ከ፲፪፻፸ ዓ/ም እስከ ፲፭፻፳፯ ዓ/ም ድረስ «የሰሎሞን ስርወ መንግሥት» የመራሄ መንግሥቱ ዋና ማዕከል እንደነበረም የተለያዩ የታሪክ ምንጮች ይገልፃሉ። የሰሜን ሸዋ ምሥራቃዊ ክፍል ከ፰፻፸፪ ዓ/ም ጀምሮ ዋነኛው የእስልምና ስርወ መንግሥት መቀመጫ ከመሆኑ ባሻገር ከ፲፪ኛው እስከ ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ የይፋት ስርወ መንግሥት የማዕከላዊ መንግሥቱ ተቀናቃኝ ኃይል እስከመሆን ደርሶ ነበር። በመጨረሻም ከሌሎች ታሪካዊ ሁኔታዎች ጋር ተደማምሮ በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የእስልምናው ኃይል በግራኝ አህመድ መሪነት በማየሉና በማሸነፉ ማዕከላዊ መንግሥቱ ከሸዋ ወደ ጎንደር ለመዛወር ተገዷል። በ፲፮፻፺፮ ዓ/ም በመንዝ የተንቀሳቀሰው የሸዋ ስርወ መንግሥት እንደገና ማዕከላዊ መንግሥቱ ወደ ሸዋ በመመለሱ በዘመናዊ ታሪካችን ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቷል። በእነዚህ የታሪክ ሂደቶችም ሰሜን ሸዋ የበርካታ ጥንታዊ የታሪክና የባህል ነፀብራቅ የሆኑ አሻራዎች ባለቤት ሊሆን ችሏል። ታሪካዊ ቦታዎች ደብረ ብርሃን - በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም በዓፄ ዘርአ ያዕቆብ የተቆረቆረችውና ስያሜዋን ያገኘችው የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና ከተማ አንጎለላ - ከደብረ ብርሃን ከተማ በስተ ምዕራብ አሥር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘውና ሸዋን ከ ፲፰፻፭ ዓ/ም እስከ ፲፰፻፵ ዓ/ም ባስተዳደሩት ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የተመሠረተችው የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የትውልድ ቦታ። የቁንዲ ከተማ - ረጅሙን የዞኑን ተራራ ተንተርሳ የምትገኘው የቁንዲ ከተማ ሌላዋ ታሪካዊ ቦታ ናት። ከተማዋ የተመሰረተችው በመርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ነው። ከአንኮበር አሥር ኪሎ ሜትር ሲቀር በምትገኘው ቁንዲ የሚገኘው ቤተ መንግሥት በግንብ የተከበበ እንደነበረ በዙሪያው የሚታየው ፍርስራሽ ያረጋግጣል። የቁንዲ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንም የዚያን ዘመን የእደ ጥበብ ውጤት ያንፀባርቃል። አልዩ አምባ - የአንኮበር ታሪክ ሲዘከር የስምጥ ሸለቆ አካል የሆነችው የአልዩ አምባ ከተማና የአብዱል ረሱል የእስልምና መቃብር ሥፍራ አብረው የሚጠቀሱ ናቸው። አልዩ አምባ ከአንኮበር ከተማ አሥራ ሁለት ኪሎ ሜትር ያህል ቁልቁል ሲወረድ ትገኛለች። አልዩ አምባ እንደ ሐረር በግንብ የተከበበች ስትሆን በምስራቅ፣ በደቡብና በምዕራብ በሮች አሏት። ከመካከለኛው ዘመን ጀምሮ እስከ ፳ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ድረስ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥንታዊ ከሚባሉት የቀረጥ ኬላዎችና የንግድ ማዕከል አንደኛዋ ነበረች። የፈረንሲስ ዲፕሎማት ሮቺ ሄሪኮርት እንደፃፈው ከ፲፭፻ እስከ ፲፯፻ የሚጠጉ ግመሎች የአገር ውስጥ ምርት ወደውጭ ያጓጉዙባት ነበር። በ፲፰፻፴፬ ዓ/ም እና ፲፰፻፴፭ ዓ.ም በአገራችን መጀመሪያ የሆነው የቀረጥ ውል የተፈረመው በአልዩ አምባ ገበያ መሠረት ነው። በከተማዋ ከፐርሽያ ( ኢራን) ፣ ከህንድና ከአረብ አገሮች የሚመጡ በርካታ የውጭ አገር ዜጎች ይኖሩባት እንደነበርም ጎብኝዎች ጽፈውላታል። በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ዘመን የቀረጥ መሥሪያ ቤት ሲከፈት በአልዩ አምባ የጉምሩክ ጽሕፈት ቤት ሥራውን እንዲጀምር ተደርጎ ነበር። ስልክም ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ ከእንጦጦ እስከ አልዩ አምባ ድረስ መስመር ተዘርግቶለት ነበር። አልዩ አምባ የተዳከመችው የባቡር ሐዲድ በከተማዋ ማለፍ ባለመቻሉና ወደ ድሬ ዳዋ በመዛወሩ መሆኑ ይነገራል። ዛሬ የአልዩ አምባ ገበያ አብዛኛዎቹን አርጎባዎች ይዞ የአፋርንና አማራ ብሔረሰቦችን ያገናኛል። ሳላይሽ የጦር መሳሪያ ግምጃ ቤት - (ኮረማሽ ከደብረ ብርሃን ወደ አዲስ አበባ ዋናውን መንገድ ተከትሎ አምሣ አራት ኪሎ ሜትር ከተጓዙ በኋላ ሐሙስ ገበያ ላይ ወደግራ በመታጠፍ አሥራ ሦሥት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የኮረማሽ ከተማ ይገኛል። የዳግማዊ ምኒልክ የመሳሪያ ግምጃ ቤቶች፣ አሰራራቸው የዕንቁላል ቅርጽ የሆነ አስራ አራት ሕንጻዎች አሉ። ቤቶቹ ከአድዋ ድል ማግስት ለጦር መሣሪያ ማከማቻነት ተብለው የተሰሩ ሲሆን የቦታው የተፈጥሮ አቀማመጥ የጐብኝን ቀልብ ይስባል። የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቶቹ ቀደም ሲልም ለአፈንጋጭ ባለሥልጣናት እስር ቤት በመሆን አገልግለዋል። ከእስረኞቹ መካከልም ልጅ ኢያሱ ይጠቀሳሉ። የአቡኑ ከተማ ሰላ ድንጋይ - ከደብረ ብርሃን በስተሰሜን ሰባ ሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። ለሠላሳ ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ የነበሩት ግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ መንበረ ጵጵስናቸው በዚችው በሰላ ድንጋይ ነበር። በ፲፰፻፸፭ ዓ/ም እሳቸው ያሠሩት የሰላ ድንጋይ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን በመብረቅ አደጋ ቢፈርስም እንደገና በ፲፱፻ ዓ/ም በዳግማዊ ምኒልክ ልዩ ትዕዛዝ ተሠርቶ ምኒልክ ባሉበት በአቡኑ ተባርኳል። የቤተክርስቲያኑ ሕንፃ የውስጥ አሠራር ውበት ዓይንን የሚማርክና የዘመኑን የሕንፃ ሥራ ልዩ ችሎታ የሚመሰከር ነው። በውስጡም ከግብጽ የመጣውን የአቡነ ማቴዎስ መቀመጫ ጨምሮ በርካታ የታሪክና የባህል ቅርሶች ይገኙበታል። ሰላ ድንጋይ የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የትውልድ ሥፍራም ናት። በእናታቸው በወይዘሮ ዘነበወርቅ እንደተሰራችና በስማቸውም የምትጠራው ሰገነት ከተሰራች ብዙ ዘመናት አስቆጥራለች። ሰላ ድንጋይ የአብዛኛዎቹ የሸዋ ነገሥታት ሚስቶችና እቁባቶች መቀመጫ ስለነበረች የወይዘሮዎች ከተማ በመባልም ትታወቃለች። ባልጭ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን - የሚገኘው ከደብረ ብርሃን ፪፻፷ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ባልጭ ከተማ ነው። ቤተ ክርስቲያኑ የተመሠረተው በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በዓፄ ገላውዲዎስ ሲሆን ዳግማዊ ምኒልክ በ፲፰፻፸ዎቹ አሳድሰውታል። በቅድስቱ ግድግዳ ላይ የተሳሉት ጥንታዊ የፈትል ስእሎች ከመንፈሳዊ መግለጫነት ባሻገር ደጃዝማች ምኒሊክ በልጅነታቸው በዓፄ ቴዎድሮስ ሲማረኩ፣ በ፲፰፻፶፯ ዓ.ም ከመቅደላ ሲያመልጡና በኋላም በፍቼ ከተማ ከዓፄ ዮሐንስ ጋር ያካሄዱትን ስምምነት የሚገልጹ ናቸው። በመካነ ፈውስነቱ በአገራችን ስሙ እየገነነ የመጣው የሸንኮራ ዮሐንስ ፀበልም የሚገኘው ከባልጭ ከተማ የአሥራ አምስት ደቂቃ የእግር ጉዞ በኋላ ነው። ፀበሉ ቀደም ሲል በሽተኞችን ያድን እንደነበር ይነገር እንጅ ቀሳውስትና የፀበሉ አስተዳዳሪዎች ግን ከ፲፱፻፶፯ ዓ.ም ጀምሮ ዝናው እንደታወቀ ይናገራሉ። ፀበሉ የሚገኝበት አካባቢ ዳገታማና ቁልቁለት በመሆኑ ከአዲሱ ዩሐንስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ አጠገብ ሆኖ ሲመለከቱት የአካባቢውን አስደናቂ መልክአ ምድራዊ አቀማመጥና በተፈጥሮ ውበት የታደለውን የመስህብ ሥፍራ ማየት ያስደስታል። ወፍ ዋሻ ደን - በሰሜን ሸዋ ከሚገኙ የተፈጥሮ መስህብ ስፍራዎች መካከል የወፍ ዋሻ ደን አንዱ ነው። ደኑ አምስት ወረዳዎችን፡- ጣርማበር፣ ቀወትን፣ አንኮበርን፣ ላሎማማንና ጌራቀያን የሚያካልል ሲሆን አሥራ ሰባት ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የቆዳ ስፋት አለው። ደኑ ጎሽ ሜዳ፣ ወፍ ዋሻና ጓሳ በተባሉ የጉብኝት ሥፍራዎች የተከፋፈለ ነው። የጣርማ በር ዋሻ - ሰው ሰራሽ የሆነው የጣርማ በር ዋሻ የወፍ ዋሻ ደን አካል ነው። ከ፲፱፻፳፱ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባሉት ዓመታት በኢጣልያኖች የተሠሩት የጣርማ በር ዋሻዎች ሶስት ሲሆኑ ትልቁ የ ፮፻፵፪ ሜትር ርዝመት አለው። የአገራችን ረጅሙ የመሬት ውስጥ መንገድ ከመሆኑም በተጨማሪ ሰሜን ኢትዮጵያን ከደቡብ ጋር የሚያገናኝ ዋና ጐዳና ነው። የጐዜ መስጊድ - ከደብረ ብርሃን ከተማ ፺፫ ኪሎ ሜትር ርቃ ከምትገኘው የሸዋሮቢት ከተማ በስተ ምዕራብ ላይ ይገኛል። የጐዜ መስጊድ በ፲፭ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የይፋት ስርወ መንግሥት ከፍተኛ ደረጃ በደረሰበት ዘመን ከተሠሩት አርባ መስጊዶች ውስጥ አንዱና የመጨረሻው መሆኑ ይነገራል። ከ፭፻ ዓመታት በላይ እድሜ እንዳለው የሚነገርለት ይህ መስጊድ አሠራሩ አራት ማዕዘን ሲሆን ግድግዳውና ጣራው ባልተጠረቡ ድንጋዮች የተገነባ ነው። የድንጋዩን ክዳን የተሸከሙት አራት አግዳሚ የጣውላ ወራጆች ሲሆኑ ምሰሶዎቹ አራት ናቸው። መስጊዱ የአርጐባ መንደሮች በስተግርጌው አድርጎ ከኮረብታ ላይ ይገኛል። በዙሪያው ጥንታዊ የመቃበር ሥፍራ፣ የድሮ ነዋሪዎች የውሃ ማጠራቀሚያ ጉድጓዶች እንዲሁም በውስጥ የቆዩ የሃይማኖቱ መሪዎች አራት ጦሮች አሉ። ቀደም ሲል በመስጊዱ ዙሪያ የአርጐባ ማኅበረሰብ አባላት ይኖሩ የነበረ ሲሆን አሁን ግን ኮረብታውን ለቀው ከግርጌው መንደራቸውን መሥርተው ይኖራሉ። ይሁን እንጅ ዛሬም ቢሆን መስጊዱ ዋነኛ የእምነት ቦታቸው ነው። በታላቁ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኘው ይህ መስጊድ የአርጐባን ብሔረሰብና በአካባቢ ያለውን ውብ የተፈጥሮ መስህብ በስተግርጌው አድርጎ ሲታይ ዓይንን ይማርካል። የሙሽራ ድንጋዮች - በተለምዶ የሙሽራ ድንጋዮች በመባል የሚታወቁት ትክል ድንጋዮች ከአጣዬ ከተማ በምዕራብ በኩል ፳፩ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ልዩ ሥፍራው ገድሎ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ይገኛሉ። ገድሎ ሜዳ ደጃዝማች ምኒልክ በ ፲፰፻፶፯ ዓ.ም ከመቅደላ እስር ቤት አምልጠው ሲሄዱ በምትካቸው በዓጼ ቴዎድሮስ ተሹመው ከነበሩት አቶ በዛብህ ጋር ጦርነት ያደረጉበት ሥፍራ ነው። ጦርነቱም በዓፄ ምኒልክ አሸናፊነት ተጠናቋል። “ሙሽራ ድንጋዮች” በገድሎ ሜዳ ምዕራባዊ ዳርቻ ላይ የሚገኙ የሰው ቅርጽ ያላቸው ትክል ድንጋዮች ናቸው። ትክል ድንጋዮቹ ቆመውና ካሉበት ሳይነሱ የሚገኙ ፳፩፣ በሥፍራው ወድቀው የሚገኙ ፪፣ ከሥፍራው ተነስተው ገበሬዎች ለእርሻ ድንበር መለያ የተጠቀሙባቸው ፵፬ ናቸው። የሙሽራ ድንጋዮች ስያሜቸውን ያገኙበት በአንድ ወቅት በመንገድ ላይ እያሉ ሙሽሮችና ሠርገኞች ባደረጉት ከልክ ያለፈ ጭፈራ እግዚአብሔርን በማሳዘናቸው ተረግመው ወደ ቤታቸው ሳይመለሱ ወደ ድንጋይነት ተቀይረው በዚያው እንደቀሩ ይነገራል። የሙሽራ ድንጋዮች ታሪካዊ አመጣጥ ከላይ በተገለጸው አኳኋን የተለየ ጥንታዊ ሰዎች ለአንድ ዓላማ ያቆሟቸው ትክል ድንጋዮች ናቸው ተብሎ ይታመናል። ምናልባትም ከአክሱም ዘመን በፊት ጀምሮ ሲያያዝ የመጣ የእደ ጥበብ ውጤት እንደሆነ ይገመታል። የሙሽራ ድንጋዮች በአብዛኛው ከደቡብ ኢትዮጵያ የጥያ ትክል ድንጋዮች ጋር ተመሳሳይነት አላቸው። እነዚህ ምስጢርን ያዘሉ የታሪካችን አሻራዎች ለጥናትና ምርምር የሚጋብዙና ለተመልካች ደግሞ የሚያዝናኑ ናቸው።
52821
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%B1%E1%88%9D%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5
አክሱም መንግሥት
የአክሱም መንግሥት (ኤርትሪያ) መንግሥተ አክሱም (ግዕዝ) በ1ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ–ሐ. በ960 ዓ.ም የአክሱም ወይም የአክሱም ንጉስ ኢንዱቢስን የሚያሳይ የአክሱማይት ገንዘብ ንጉሥ የሚያሳይ ምንዛሬ የአክሱም መንግሥት በከፍተኛ ደረጃ በ6ኛው ክፍለ ዘመን የአክሱም መንግሥት በከፍተኛ ደረጃ በ6ኛው ክፍለ ዘመን ካፒታል ኤርትራ አክሱም ኩባር/ጃርማ (ከ800 ዓ.ም. በኋላ) የተለመዱ ቋንቋዎች (ከ1ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ) ክርስትና (ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፤ ከ4ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ በኋላ በይፋ) አክሱማይት አምልኮተ አምልኮ (ከ350 በፊት ይፋ የሆነ) የአጋንንት ስም(ዎች) አክሱማይት፣ ኢትዮጵያዊ፣ አቢሲኒያ የመንግስት ንጉሳዊ አገዛዝ • ሐ. 100 ዛ ሃቃላ (በመጀመሪያ የታወቀው) • ሐ. 940 ዲል ናኦድ (የመጨረሻ) ታሪካዊ ዘመን ክላሲካል ጥንታዊነት እስከ መጀመሪያው የመካከለኛው ዘመን • የተቋቋመ በ 1 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ • ቀደምት የደቡብ አረቢያ ተሳትፎ 3 ኛው ክፍለ ዘመን • የሜሮን ድል • የኢዛና ወደ ክርስትና መቀየሩ • የሂሚያራይት መንግሥት ወረራ • ቀደምት የሙስሊም ወረራዎች 7 ኛው ክፍለ ዘመን • በንግስት ጉዲት ተደምስሷል ሐ. በ960 ዓ.ም 1,250,000 ኪሜ2 (480,000 ካሬ ማይል) ምንዛሬ ምንዛሬ የቀደመው በ ተሳክቷል። የዛግዌ ሥርወ መንግሥት የሲሚን መንግሥት የሸዋ ሱልጣኔት ዛሬ በከፊል የአክሱም መንግሥት (ግእዝ፡ መንግሥተ አክሱም፣ )፣ እንዲሁም የአክሱም መንግሥት ወይም የአክሱም ኢምፓየር በመባል የሚታወቀው፣ በሰሜን ምሥራቅ አፍሪካ እና በደቡብ አረቢያ ላይ ያተኮረ መንግሥት ከጥንት ጀምሮ እስከ መካከለኛው ዘመን መጀመሪያ ድረስ ያለ መንግሥት ነበር። የአሁኗ ኤርትራን፣ ሰሜናዊ ጅቡቲን እና ምስራቃዊ ሱዳንን የሚሸፍን ሲሆን በንጉሥ ካሌብ ዘመነ መንግስት ወደ ደቡብ አረቢያ አብዛኛው ክፍል ዘልቋል። አክሱም ለብዙ መቶ ዘመናት የመንግሥቱ ዋና ከተማ ሆና ስታገለግል በ9ኛው ክፍለ ዘመን ግን የንግድ ትስስር በመቀነሱ እና በተደጋጋሚ የውጭ ወረራ ምክንያት ወደ ጃርማ ተዛወረ። ከቀደምት የዲኤምቲ ስልጣኔ በመነሳት መንግስቱ የተመሰረተው በ1ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ሳይሆን አይቀርም። የቅድመ-አክሱማዊ ባህል በከፊል የዳበረው ​​በደቡብ አረቢያ ተጽዕኖ ምክንያት ነው፣ በጥንቷ ደቡብ አረቢያ ስክሪፕት አጠቃቀም እና በጥንታዊ ሴማዊ ሀይማኖት ልምምዶች ላይ ይታያል። ነገር ግን የግእዝ ፊደል በ4ኛው ክፍለ ዘመን ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን መንግሥቱ በሮም እና በህንድ መካከል ባለው የንግድ መስመር ላይ ዋና ኃይል እየሆነ ሲመጣ ወደ ግሪኮ-ሮማን የባህል ሉል በመግባት ግሪክን እንደ ቋንቋ መጠቀም ጀመረ። የአክሱም መንግሥት በ4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ በአክሱም ኢዛና ሥር ክርስትናን የመንግሥት ሃይማኖት አድርጎ የወሰደው በዚህ ነው። አክሱማውያን ወደ ክርስትና መምጣታቸውን ተከትሎ የሃውልት ግንባታ አቆሙ። የአክሱም መንግሥት በ3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከነበሩት አራት ታላላቅ ኃያላን መንግስታት ከፋርስ፣ ሮም እና ቻይና ጋር በመሆን በፋርስ ነቢይ ማኒ ነበር። ከኢንዱቢስ የግዛት ዘመን ጀምሮ አክሱም እስከ ቂሳርያ እና ደቡባዊ ህንድ ባሉ ቦታዎች የተቆፈሩትን የራሱን ሳንቲሞች ያወጣል። ግዛቱ በጥንት ዘመን መስፋፋቱን ቀጠለ፣ ሜሮንን በመቆጣጠር በጣም አጭር ጊዜ ወሰደ፣ ከርሱም "ኢትዮጵያ" የሚለውን የግሪክ አገላለጽ የወረሰ ነው። የአክሱማውያን የቀይ ባህር የበላይነት ያበቃው በአክሱም ካሌብ ዘመነ መንግስት ሲሆን በባይዛንታይን ንጉሠ ነገሥት ጀስቲን ቀዳማዊ ትዕዛዝ የአይሁድ ንጉሥ በዱ ኑዋስ በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ስደት ለማስቆም በየመን የሚገኘውን የሂሚያራይት መንግሥት ወረረ። ከሂያር ጋር በመቀላቀል፣ የአክሱም መንግሥት በግዛቱ ትልቁ ነበር። ሆኖም ግዛቱ በአክሱማይት-ፋርስ ጦርነቶች ጠፍቷል። የመንግሥቱ አዝጋሚ ማሽቆልቆል የጀመረው በ7ኛው ክፍለ ዘመን ነው፣ በዚህ ጊዜ ምንዛሪ ማውጣት አቆመ። የፋርስ (በኋላም ሙስሊሞች) በቀይ ባህር ውስጥ መገኘታቸው አክሱምን በኢኮኖሚ እንዲሰቃይ አድርጓቸዋል፣ እናም የአክሱም ከተማ ነዋሪ ቁጥር ቀንሷል። ከአካባቢያዊ እና ውስጣዊ ሁኔታዎች ጎን ለጎን, ይህ የመቀነስ ምክንያት ነው. የአክሱም የመጨረሻዎቹ ሶስት መቶ ዘመናት እንደ ጨለማ ዘመን ተቆጥረዋል፣ እናም እርግጠኛ ባልሆኑ ሁኔታዎች መንግስቱ በ960 አካባቢ ፈራረሰ። በጥንት ዘመን ከነበሩት ዋና ዋና ግዛቶች መካከል አንዱ ቢሆንም፣ የአክሱም መንግሥት በመካከለኛው ዘመን ሁሉ ኢትዮጵያ ተገልላ በነበረችበት ጊዜ ጨለማ ውስጥ ወደቀች። ሀ የኢዛና ድንጋይ ኢዛና ወደ ክርስትና መግባቱን እና ሜሮንን ጨምሮ በአካባቢው ያሉትን የተለያዩ ህዝቦች መገዛቱን መዝግቧል። አክሱማዊት መንህር በባላው ካላው (መተራ) ሰናፌ አቅራቢያ የአክሱም መንግሥት በኤርትራና የሚገኝ የንግድ ግዛት ነበር። ከ100-940 ዓ.ም ገደማ ነበረ፣ ከአይረን ዘመን ፕሮቶ-አክሱማይት ዘመን ሐ. ከክርስቶስ ልደት በፊት በአራተኛው ክፍለ ዘመን ታዋቂነትን ለማግኘት በአንደኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በአክሱም መጽሃፍ መሰረት የግዛቱ የመጀመሪያ ዋና ከተማ ማዛብር የኩሽ ልጅ ኢቲዮጲስ ነው የተሰራችው ዋና ከተማዋ በኋላ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ አክሱም ተዛወረች። መንግሥቱ በአራተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ "ኢትዮጵያ" የሚለውን ስም ይጠቀም ነበር. የአክሱም ኢምፓየር በአሁኑ ጊዜ በአብዛኛዎቹ የኤርትራ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በምእራብ የመን - የግብፅን ጀልባ ዲዛይን በመጠቀም የወረረውን - እና አንዳንድ የምስራቅ ሱዳን ክፍሎች ይስፋፋ ነበር። የግዛቱ ዋና ከተማ አሁን በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኝ አክሱም ነበረች። ዛሬ ትንሽ ማህበረሰብ፣ አክሱም ከተማ በአንድ ወቅት የተጨናነቀች ዋና ከተማ፣ የባህል እና የኢኮኖሚ ማዕከል ነበረች። ሁለት ኮረብታዎች እና ሁለት ጅረቶች በከተማይቱ ምስራቅ እና ምዕራብ ይገኛሉ; ምናልባት ይህንን አካባቢ ለማስተካከል የመነሻ ተነሳሽነት ሊሆን ይችላል። ከከተማው ውጭ ባሉት ኮረብታዎች እና ሜዳዎች ላይ የአክሱማውያን መቃብር ስቴሊ ወይም ሐውልት የሚባሉ የተንቆጠቆጡ የመቃብር ድንጋዮች ነበሯቸው። ሌሎች ጠቃሚ ከተሞች የሃ፣ ሃውልቲ-መላዞ፣ ማታራ፣ አዱሊስ እና ቆሃይቶ፣ የመጨረሻዎቹ ሶስት ከተሞች አሁን በኤርትራ ይገኛሉ። በሦስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በኤንዱቢስ የግዛት ዘመን፣ የራሷን ገንዘብ ማውጣት የጀመረች ሲሆን በማኒ ከሳሳንያን ኢምፓየር፣ ከሮማ ኢምፓየር እና ከቻይና "ሶስት መንግስታት" ጋር በዘመኑ ከነበሩት አራት ታላላቅ ኃያላን መንግስታት አንዱ ተብሎ ተሰየመ። አክሱማውያን በ325 ወይም 328 ዓ.ም በንጉሥ ኢዛና ክርስትናን እንደ መንግሥታዊ ሃይማኖት የወሰዱ ሲሆን አክሱም የመስቀልን ምስል በሳንቲሞቹ ላይ የተጠቀመች የመጀመሪያዋ ሀገር ነች። በ3ኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ (ምናልባትም ከ240-260 ዓ.ም.) አካባቢ፣ በሴምብሮውተስ የሚመሩት አክሱማውያን ሴሴይን አሸነፉ፣ ሴሴያ የአክሱም መንግሥት ገባር ሆነ። በ330 አካባቢ፣ የአክሱም ኢዛና ሠራዊቱን እየመራ ወደ ሜሮ ግዛት በመግባት ከተማዋን ራሷን ወረረች። አንድ ትልቅ የድንጋይ ሐውልት እዚያው ቀርቷል፣ ወረራውም በኢዛና ድንጋይ ላይ የተያያዘ ነው።
15696
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B2%E1%8B%B3%E1%88%9B%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%8B%E1%8B%8A%20%E1%88%90%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5
የሲዳማ ባሕላዊ ሐይማኖት
የሲዳማ ባህላዊ ሐይማኖት ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች መካከል አንዱ ሲሆን፡ ቀድሞ የሲዳሞ ክፍለ አገር ይባል በነበረው እና በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት አካል በሆነው ሲዳማ ዞን ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ነው። ህዝቡ ከሲዳማ ዞን ውጪ በአጎራባቹ የኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች ውስጥ ይኖራል። የህዝብ ብዛቱም ከአራት ሚሊዮን በላይ እንደሆነ የተለያዩ ዶክመንቶች ያመለክታሉ። ሲዳማዎች የአፍሮ - እስያቲክ ግንድ ካላቸው እና በሰሜን አፍሪካ፣ በአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ እስያ ከሚነገሩ 375 ቋንቋዎች አንዱ የሆነ እና ከኩሽ ወይም ከኩሺቲክ የቋንቋ ቤተሰብ የሚመደብ ቋንቋ ይናገራሉ። ከቋንቋቸው ባሻገር እንደሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ሁሉ የራሳቸው የሆነ ባህል፣ እምነት፣ አስተዳደራዊ ስርዓት፣ መገበያያ ገንዘብ፣ የጊዜ እና ዘመን አቆጣጠር ስርዓት እና ሌሎች ማህበራዊ እሴቶች ያሉት ህዝብ ነው። ሲዳማዎች ለዘመናት ከአባት ወደ ልጅ እያወረሱ ካቆዩት እሴቶቻቸው መካከል ባህላዊ ሐይማኖት ይገኝበታል። በሐይማኖቱ መሰረት ሲዳማዎች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር) ያምናሉ። ማጋኖ ፣ ሐላሌ ( እውነት) እና አካካ ( አባቶች፣ አያቶች፣ ቅድመ አያቶች) የእምነታቸው ምሰሶዎች ናቸው። በእነዚህ ሶስቱ ምሰሶዎች ላይ እና በእምነቱ አጠቃላይ ጽንሰ ሐሳብ ላይ አንዳንድ ሀሳቦችን ከማንሳት በፊት ስለአካኮዎች ወይም አባቶች፣ አያቶች፣ ቅድመ አያቶች ወይም ስለሲዳማ ጎሳዎች ትንሽ ልበል። ሲዳማዎች ከመካከለኛው ምስራቅ ባህርን ተሻግረው ወደ አፍሪካ ቀንድ መምጣታቸውን፣ በመጀመሪያ «ዳዋ» 1 ከሚባል ቦታ ላይ መስፈራቸውን ቀጥሎም በባሌ አድርገው አሁን ወዳሉበት አከባቢ መምጣታቸውን የብሔሩ ሽማግሌዎች ይተርካሉ። በትረካቸውም አሁን ወዳሉበት አከባቢ እንዲመጡ ያደረጋቸው የአባታቸው ጉዛዜ መሆኑን ይናገራሉ። እንደሽማግሌዎቹ ገለፃ፡ ሲዳማዎች የሁለት አባቶች ልጆች ሲሆኑ፡ ቡሼ የሚባለው አንደኛው አባታቸው ሲሞት ከመቃራቸው ጉድጓድ የሚወጣው አፈር ከተቀበሩ በሃላ ሲመለስ ከመሬት ከፍ ወይም ዝቅ ከሚል ቦታ እንዳይቀብራቸው በተናዘዙት መሰረት የአባታቸውን ሬሳ በተለያዩ አካባቢዎች እና ቦታዎች ለመቅበር ሞክረው ስላልተሳካላቸው መጀመሪያ ከሰፈሩበት አካባቢ ተነስተው በባሌ አድርገው እግሬ መንገዳቸውን የአባታቸውን ሬሳ እየቀበሩ እያወጡ ዛሬ ወዳሉበት አከባቢ መጥተዋል። በአከባቢውም የአባታቸውን ሬሳ ሲቀብሩ በተናዘዙት መሰረት ከመቃብር ጉድጓድ የወጣው አፈር ወደ መቃብሩ ሲመለስ ከመሬት እኩል በመሆኑ የአባታቸው የመጨረሻ የመቃብር ቦታ ሆነ። ከአባታቸው የመቃብር አከባቢ መራቅ ያልፈለጉት ሲዳማዎችም በአከባቢው ሰፍረው እስከአሁን ይኖራሉ። እንግዲህ ስለሲዳማዎች አባት ኑዛዜ አፍጻጸም ያለምክንያት አይደለም ያነሳሁት፡ በብሔሩ ባህላዊ ሐይማኖት መሰረት የእርሱ የመቃብር ቦታ እና ሌሎች መሰል የጎሳ አባቶች መቃብሮች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ ስላላቸው ነው። ወደታች በስፋት አነሳዋለሁ። ለባህላዊ ሐይማኖቱ መሰረት የሆነው ሌላው ማጋኖ ነው። ከላይ እንዳነሳሁት የሐይማኖቱ ተከታዮች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር ) ያምናሉ። ለማጋኖ፤ ካላቃ (ፈጣሪ)፣ ካሊቃ (ሃያል ሁሉን ቻይ) እና ሐላላንቾ (እውነተኛ) በማለት ሶስት ገጽታዎችን ይሰጡታል። ከዚህም በተጨማሪ ማጋኖ፤ እውነተኛ ወዳጅ፣ ለልጆቹ የሚሳሳ፣ የሚራራ፣ ሲያጠፉ የሚገጽጽ፣ ሀጢኣያታቸው የሚምር ሩህሩህ አባት ነው ይላሉ። በሐይማኖቱ ማጋኖ አምሳያ የለውም። በአምሳሉ የተቀረጹ ወይም የቆሙ ወይም መልኩን የሚያሳዩ ቁሶች የሏቸውም፤ ነገር ግን ቀን በቀን ከመሃከላቸው እንደሚገኝ ያምናሉ። ስሙ በራሱ የሚፈራ እና የሚከበር በመሆኑ ለመልካም ስራ ካልሆነ ለክፉ ተግባራት ማለትም ለማታለሊያነት፣ ውሸት ለመናገር፣ ወዘተ አይጠራም። ለክፋት ስሙን ማንሳት ወይም መጥራት ማጋኖን ያስቆጣል ተብሎ ይታመናል። ማጋኖ የሰውን ልጅ ከአፈር ፈጥሮ ትንፋሹን ከሰጠው በኋላ ወደ ሰማይ አረገ። ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ ከፈጠው የሰው ልጅ ጋር በሐላሌ አማካይነት ይገናኝ ነበር። ሐላሌም በሰው እና በካሊቃ መካከል እንደድልድይ ሆነ ስለ ሰው ልጅ ያማልዳል ነበር። የእምነቱ ተከታዮች እንደምሉት ከሆነ፤ ሐላሌ ሲዳማዎች ከፈጣሪያቸው ጋር የሚገናኙበት ብቸኛው ድልድይ በመሆኑ ታላቅ ክብር እና ዋጋ ይሰጡት ነበር። በመጀመሪያ ላይ ሐላሌ በአይን የምታይና በእጅ የምዳሰስ፤ ሰዎች በሚያሹት ወቅት በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ የሚገኝ ብሎም በሰው ልጆች መካከል የሚመላለስ ነበር። ሐላሌ ለሲዳማዎች ቅርብ ከመሆኑ እና ሲዳማዎችም ለሐላሌ ካላቸው ክብር የተነሳ በእርሱ ይተዳደሩ ነበር፤ ሐላሌም ሲዳማን ያስተዳድር ነበር። ነገር ግን ከብዙ ዓመታት በኋላ የሰው ልጆች በክፋት፣ ጥላቻ፣ ተንኮል ፣ ክህደት እና በሌሎች ክፉ ተግባራት እየተሰማሩ የፈጣሪን ትዕዛዛት እየጣሱ ሲመጡ፤ ሐላሌ ከመሃከላቸው መመላለስን እና ማስተዳደሪን ትቶ ወደ ፈጣሪ ወይም ካሊቃ ዘንድ ለመሄድ ተነሳ። ሐላሌ ከመካከላቸው እንደማይኖር እና ጥሏቸው ወደ ካሊቃ (ማጋኖ) እንደሚሄድ የተረዱ እና ከእንግዲህ ከፈጣሪ ጋር እንደት ሆኖ እንደምገናኙ ያልተረዱት የእምነቱ ተከታዮች ሐላሌ ለማን ጥሏቸው እንደሚሄድ ጠየቁት። ሐላሌም ከእንግዲህ ከካሊቃ ጋር የምትገናኙት በአባቶቻችሁ በኩል ነው። አባቶቻችሁ ከፈጣሪ ጋር ያገናኟችሃል፣ ስለእናንተ ፈጣሪን ይማለዱላችሃል ብሏቸው ወደ ሰማይ አረገ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሐይማኖቱ ተከታዮች በሞት የተለዮቸው አባቶቻቸው፣ አያቶቻቸው፣ ቅድመ አያቶቻቸው ከማጋኖ ጋር ይኖራሉ ብለው አመኑ፤ ከማመንም በላይ ከማጋኖ ጋር ለመገናኘት አባቶቻቸውን መጠቀም ጀመሩ። በእምነቱ ፊልስፊና መሰረት «እኔ ከእኔ በላይ አባቴ ፣ ከአባቴ በላይ ቀደሚት አባቶቼ፣ ከቀደሚት አባቶቼ በላይ ካሊቃ (ማጋኖ)» ተብሎ ይታመናል። ከእምነቱ ጋር በተያያዘ እና በሌሎች ማህበራዊ ምክንያቶች የተነሳ ሲዳማዎች ለአባቶች እና ለአረጓውያን የተለየ አክብሮት አላቸው። እንግዲህ ሐላሌ ወደ ካሊቃ ካረገበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ አባቶች የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ያገናኛሉ፣ ያስታርቃሉ፣ ስለእነርሱ ይማለዳሉ።ከዚህም ባሻገር የማህበረሰቡ ስነ ምግባር ወይም የግብረገብነት እና ሐይማኖታዊ ሕግጋት መከበራቸውን ይቆጣጠራሉ። የአባቶቻቸው የመቃብር ቦታም የእምነቱ ስነስርዓት ማካሄጃ ቦታ ሆነው ያገለግላሉ። ከላይ ከመግቢያዬ ላይ እንዳነሳሁት፤ የሲዳማ ጎሳዎች አባቶች በተለይ ሁለቱ የሲዳማ ዘር የተነሳባቸው አባቶች መቃብር ቦታዎች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ቅዱስ ቦታዎች ናቸው። በሲዳምኛ ሞጎ ተብለው የሚታወቁት የአባቶች እና ቅድመ አባቶች ወይም የአካኮች መቃብሮች፤ ታጥረው በጥንቃቄና በንፅህና የተያዙ፣ የእምነቱ ተከታዮች ፈጣሪውን ለማምለክ የሚሰባሰብባቸው፣ እንዲሁም ፈጣሪን መማጸኛ መስዋዕቶችን የሚያቀርቡበት ቅዱስ ስፍራ ነው። በእነዚህ በትላልቅ ዛፎች በተሞሉ 2 ቅዱስ ስፍራዎች የእምነቱ መሪዎች ይኖራሉ። በጥቅሉ ቃዶ ተብሎ የሚጠሩት እነዚህ የእምነቱ መሪዎች በቁጥር አራት ሲሆኑ፤ ከስራ ሐላፊነታቸው አንፃር ጋና፣ ቃሪቻ፣ ዎማ እና ጋዳላ ይባላሉ። ከላይ እንዳነሳሁት የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ወይም ከካሊቃ ጋር እንደድልድይ ሆኖ ያገናኛቸው የነበረው እና ያስተዳድራቸው የነበረው ሐላሌ ወደ ካሊቃ ከሄደ በሃላ ከፈጣሪ ጋር የማገናኘቱን ስራ ለአባቶች ስሰጥ ህዝቡን የማስተዳደር ስራ ሐላሌን ተክቶ እንዲሰሩ ከእምነቱ ተከታዮች መካከል ለተመረጡ ሰዎች ተሰጥቷል። ሐላፊነቱን የወሰዱት እነዚሁ ቃዶዎች ናቸው። የእምነቱ ተከታዮች ከእምነቱ እና ከእለትለት ማህበራዊ ኑሮ ጋር በተገናኘ የሚገጥሟቸውን ችግሮች እና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ መንፈሳዊ ማበረታቻዎችን እና ማህበራዊ ፍትሕ ለማግኘት ወደነዚህ ቅዱስ ቦታዎች በመሄድ ቃዶዎቹን ያገኟቸዋል። ቃዶዎቹም ሐላፊነት ከተቀበሉበት ጊዜ ጀምሮ ከቅዱስ ቦታዎቹን እየተንከባከቡ እድሜ ልካቸውን እዛው ይኖራሉ በምትካቸው ሌላ ቃዶ የሚመረጠው ሲሞቱ ብቻ ነው። አራቱም የተለያየ የስራ ሐላፊነቶች ሲኖሯቸው፤ አንደኛው በሌላኛው ስራ ላይ ጠልቃ መግባት አይችሉም። ከዚህም በተጨማሪ እነርሱ በምሰጡት ውሳኔዎች ላይ ማንኛውም ውጫዊ አካል ጠልቃ መግባት አይችልም። እንግዲህ የሲዳማ ባህላዊ ሐይማኖትን በተመለከተ በጣም በጥቂቱ ይህንን የሚመስል ሲሆን፤ ባህላዊ ሐይማኖቱ እንደሌሎቹ የዓለማችን ትላልቅ ሐይማኖቶች ሁሉ የራሱ የሆኑ ሕጎች ያሉት፣ የራሱ የሆነ አስተዳደራዊ መዋቅሮች ያሉት፣ በብዙ መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉት፣ የራሱ የሆነ ማምለኪያ ስፍራ ያለው እና በራሱ ሙሉ የሆነ ነው። የሲዳማ ባሕላዊ ሐይማኖት የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
49937
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%8A%93%20%E1%8B%88%E1%8A%A2%E1%8B%AB%E1%89%84%E1%88%9D
ሐና ወኢያቄም
ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያን አባቶች እንደሚያስተምሩት አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር አትብሉ ያላቸውን የዕፀ በለስን ፍሬ በሰይጣን ምክር ተታለው በበሉ ጊዜ ፣ ከተድላ ገነት ወጡ ፤ በፈጣሪ ፍርድም ተቀጡ ። እግዚአብሔር አዳምና ሔዋንን ከገነት አስወጥቶ በአንጻርዋ (በትይዩ) በደብረ ቅዱስ አኖራቸው ፤ ስለምን ቢሉ ፣ ገነትን እያስታወሱና በሩቅ እያዩ እንዲያዝኑ ፣ በዚያውም ፣ "ወደ ቀድሞው ቤታችን ወደ ገነት ይመልሰን ይሆን? " እያሉ እንዲጸጸቱ ና ወደ ነበሩበት ለመመለስ እንዲተጉ በአጠቃላይ ገነት መንግሥተ ሰማያት እንዳልጠፋች ፣ ሕልም እንዳልሆነች በእርግጥ እንዳለች በአይምሮ እንዲቀረፅ ሲል አደረገው። አዳምና ሕይዋን በደብረ ቅዱስ ከዕለታት አንድ ቀን አዳም ፣"እግዚአብሔርን ያህል ጌታ ፣ ገነትን ያህል ቦታ ያጣሁት በአንቺ ምክኒያት እኮ ነው" ሲል ሔዋንን ተቆጣትና ፊት ነሣት ። በዚያም ጊዜ ሔዋን ደንግጣ ከአዳም ሸሽታ ሄደች ። አዳምም ብቻውን እያዘነና እየጸለየ ሳለ ፣ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ አዳም መጥቶ ፣ "ከሚስትህ ጋር ተጣልተህ፣እስዋንም አባረህ እንዴት ትጸልያለህ? ሂድና ታረቃት" አለው ። አዳምም ፣ "እግዚአብሔርን ያህል ጌታ ፣ ገነትን ያህል ቦታ ያጣሁት በእርስዋ ምክኒያት ስለ ሆነ አልታረቅም" አለው ። መልአኩም ፤ "በእርስዋ ምክንያት ያጣኸውን ብታጣ ከፈጣሪህ ጋር መታረቂያህ እስዋ ናትና ታረቃት" አለው ። አዳም ግን ፣ "አይሆንም አለና ጸሎቱን ቀጠለ" ። መላኩም እንደገና ወደ አዳም መጥቶ ፣ "እግዚአብሔር የቂመኛን ጸሎት አይቀበልምና በመጀመሪያ ከሚስትህ ታረቅ" አለው ። አዳምም ለመልአኩ መልሶ ፣ "አንተው ሂደህ ብታመጣልኝሳ?" ብሎ ለመነው ። መላኩም አዳም ፈቃደኛ መሆኑን ሲያውቅ ፣"እንዳባረርሃት አንተው ሂድና አምጣት እንጃ፤ እኔ ምን ባይ ነኝ " ሲል መለሰለት ። በዚያን ጊዜ አዳም ሄዶ ከሔዋን ታረቀ ፣ መለሳትም ። ከታረቁ በኋላ ከዚህም ጊዜ ጀምሮ ሁለቱም ሲጫወቱ ሔዋን አዳምን ፣ "እግዚአብሔር አምላካችን እንደተጣላን ይቀር ይሆን? አይታረቀንም ብለህ?" ስትል ጠየቀችው ። አዳምም ፣ "እግዚአብሔር መሐሪ ነውና ይታረቀን ነበር ። ዳሩ ግን አንቺ አለሽና ምን ይሆናል" አላት ። በዛም ጊዜ ሔዋን ፣ "ከእንግዲህ ወዲህ ካንተ ፈቃድ አልወጣም" አለችው ። ይህንንም ከተባባሉ በኋላ ሁለቱም እግዚአብሔርን ለመለመን ሱባኤ ገቡ ። አዳምና ሔዋን ሱባኤያቸውን ሲፈጽሙ እግዚአብሔር ተገለጠላቸውና ፣ "አዳም ሆይ ፤ከሰማየ ሰማያት ወርጄ ፣ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ እኔ አድንሃለሁ" አለው ። አዳምም ፣ "እግዚአብሔር ሆይ ፣ መቼ ነው የምታድነኝ?"ሲል ጠየቀው ። "አምስት ቀን ተኩል ሲፈፀም ከልጅ ልጅህ ተወልጄ ፣ በመንደርህ ተመላልሼ ፣ ተሰቅዬና ሞቼ አድንሃለሁ" ብሎ ተስፋ ሰጠው ፤ ቃል ኪዳንም ገባለት ።። "አምስት ቀን ተኩል" በእግዚአብሔር አቆጣጠር ነው "አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዓመት" ማለት ነው ። አዳምም በዚህ ተስፋ እየተጽናና ዘጠኝ መቶ ሠላሳ ዓመት ከኖረ በኋላ አንቀላፋ (ሞተ) ዘፍጥ.፭፥፩-፭ ። አጭር የዘር ሀረግ ለአዳም የተሰጠው ተስፋም ሲወርድ ሲዋረድ ቴክታና በጥሪቃ ከተባሉ የዳዊት ዘር ከሆኑት ከድንግል ማርያም አያቶች ደረሰ ። በዮሴፍ ሀረገ ትውልድ በኩል በአጭሩ ሲቆጠር አኪንም ኤልዮድን ወለደ ፤ ኤልዮድም አላዛርን ወለደ ፤ አላዛርም ማትያስን ወለደ ፤ ማትያስም ያዕቆብን ወለደ ፤ ያዕቆብም ዮሴፍን ወለደ ፤ ዮሴፍም በዕድሜ ሽምግልና እያለ አምላክን ለመውለድ ትንቢት የተነገረላትን ድንግል እንዲጠብቃት (እንዲያጫት) በእግዚአብሔር መልአክ ታዘዘ ማቴ.፩፥፲ ። ከዳዊት ዘር ሐረግ ትውልድ የተወለዱት የቅድስት ድንግል ማርያም ቅድም አያቶች ቴክታና በጥሪቃ በጣም የበዛ ሀብት ነበራቸው ። ነገር ግን ልጅ ስላልወለዱ በሀብታቸው ብዛት እምብዛም አይደሰቱም ነበር ። እግዚአብሔርን ግን ፍሬ እንዲሰጣቸው ሱባኤ እየገቡ ይጸልዩ ነበር ። በአንድ ወቅት ቴክታና በጥሪቃ ሱባኤ ገብተው ሳለ ራእዪ ያያሉ ፤ ራእዪውም አንዲት ነጭ እንቦሳ ጥጃ ከበረታቸው ስትወጣ ይህችም እንቦሳ ሌላይቱን እንቦሳ ስትወልድ ፣ እንዲሁ እየተዋለዱ እስከ አምስተኛይቱ እንቦሳ ይደርሳሉ ፤ አምስተኛይቱ እንቦሳ ግን ጨረቃ መሰል እንቦሳ ትወልዳለች ፤ ጨረቃይቱም ፀሐይን ትወልዳለች ። ይህንንም ራእዪ በዘመናቸው ለነበረው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈቺ) ሄደው ነገሩት ። እሱም ፣ "ደጋግ ልጆች ትወልዳላቹህ ። የጨረቃው ራእዪም ከሰው በላይ የሆነች ልጅ ትወልዳላቹህ ። የፀሐዩ ነገር በርቶ አልተገለጸልኝም እንደ ነብይና እንደ ንጉሥ የመሰለ ልጅ ከቤታቹህ ይወለዳል" ብሎ ነገራቸው ። የማይቀረው የአምላክ ቃል ከዚህም በኋላ ቴክታ ፀነሰች ፤ ወለደችም ስምዋንም ሄኤማን ብላ ጠራቻት ። ሄኤማን ማለት "ስለቴ ደረሰ ፤ እንደ ስለቴ ሆነልኝ" ማለት ነው ። ከዚያም ሄኤማን ዴርዴን ፣ ዴርዴን ቶና ፣ ቶና ሲካርን ወለዱ ፣ ሲካር ሄርሜላን ፤ ሄርሜላ ሐናን ወለደች ። ኢያቄምና ሐናም እንደ ሳሙኤል ወላጆች እንደ ሐናና ሕልቃና በእግዚአብሔር ፊት ደጋጎች ነበሩ ። ሁለቱ ጻድቃን ነበሩ ነገር ግን ልጅ ስላልወለዱ ልጅ እንዲያገኙ ወደ እግዚአብሔር ይጸልዩ ነበር ፤ እንዲህ ሲሉ "ሴት ልጅ ብንወልድ በቤተ መቅደስ እየኖረች እግዚአብሔርን እንድታገለግል ፤ ወንድ ልጅ ቢወለድ እንደ ነብዩ ሳሙኤል የእግዚአብሔር ካህን ሆኖ ዕድሜው ሙሉ እንዲያገለግል ለእግዚአብሔር ስዕለት አርገን እናቀርባለን" ብለው ብፅዓት ገቡ ። ሐናና ኢያቄምም በሱባኤ ቆይተውና ስዕለታቸው ተናግረው ሐምሌ ፳፱ ቀን ወደ ቤታቸው ተመለሱ ። ሐምሌ ፴ ቀን ሁለቱም ሕልም አዩ ። ሐና ለኢያቄም ፥ "ፀመር (ግምጃ) ሲያስታጥቁህ ፣ የእጅህም መቋሚያም ለምልማ አብባና አፍርታ ፍሬዋን ሰው ሁሉ ሲመገብ አየሁ" ብላ ነገረችው ። ኢያቄም በበኩሉ ፣ "ርግብ ጸዐዳ (ነጭ ርግብ) ሰባቱን ሰማያት ሰንጥቃ ወርዳ በራስሽ ላይ ስታርፍ ፣ በቀኝ ጆሮሽም ገብታ በማሕፀንሽ ስታድር አየሁ" ብሎ ነገራት ። ስለዚህ በዚህ እግዚአብሔር በገለጸላቸው ራእዪ መሠረት ነሐሴ ፯ ቀን ሐና ፀነሰች ። ሐና ድንግል ማርያምን በፀነሰች ጊዜ የመውለጃዋ ቀን እስኪደርስ የታዘዘ መልአክ ሕፃንዋን ከማንኛውም ክፉ ነገር ይጠብቃት ነበር ። ከተፀነሰችበት ቀን ጀምሮ ምንም ርኩሰት እንዳይነካት መልአኩ ጠበቃት ፤ በሐሳብም በሥጋም ድንግል ሆና ለዘላለም እንደምትኖር የተነገረላት ናትና ። ወላዲተ አምላክ ሐና ቅድስት ድንግልን በፀነሰችበት ወራት ታላቅ ደስታ ተደረገ ። ብዙ በሽተኞችም የሐናን ልብስ እየዳሰሱ ተፈወሱ ፣ ብዙ እውሮችም ልብስዋን እየነኩ ዓይኖቻቸው በሩላቸው ። ተአምራቱን ያዩ ምቀኞች ሰዎች ግን ቀንተው ሐናን ሊጣሉዋት ወሰኑ በድንጋይም ሊወግሩዋት ተስማሙ ። የእግዚአብሔርም መልአክ ለኢያቄም ተገልጾ "ወደ አድባረ ሊባኖስ ተራሮች ይዘሃት ውጣ" አለው ። ኢያቄምም መልአኩ እንዳዘዘው ወደ ሊባኖስ ተራሮች ይዝዋት ወጣ ። በዚያም አንድ ዋሻ ውስጥ ሳለች ወለደች ። ድንግል ማርያም በተወለደችበት ሰዓት ዋሻው በረቂቅ ሰማያዊ ብርሃን ተሞላ ፤ የሰማይ መላእክትም እግዚአብሔርን ሲየመሰግኑ ተሰሙ ፣ በሊባኖስ ተራሮች ጫፍ ብርሃናት እንደ ችቦ ሲበሩ ከሩቅ ታዩ ። የተስፋ ዋዜማ በድንግል መወለድም የአዳም ተስፋው ሊፈፀም ዋዜማው ተጀመረ "ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ" ተብሎ የተነገረለት ተስፋ ሊፈፀም መሠረት ተጣለ ። ሊቃውንት ይህን አስመልክተው "አዳም ከገነት በተሰደደ ጊዜ የመዳን ተስፋው ባንቺ በኩል ይሆናል" ብለው የሚያመሰግኑበት ዘመን (ዘመነ ሐዲስ) ሊጀመር አዋጅ ተነገረ ። "መሠረቶችዋ በቅዱሳን ተራሮች ናቸው" ሲል ዳዊት የተናገረው ድንግል ማርያም ከአብርሃምና ከዳዊት ዘር መወለድዋን ለመግለፅ ነው መዝ.፹፮፥፩ እንዲሁም በመዝ.፵፬፥፲፪-፲፯ ፣ በሰለሞን መኃይልም ፣ በራእዪም በትንቢተ ኢሳያስ ... በብዙ መጽሐፍት የተተነበየላት ናት ። ከ፴፫ቱ የእመብርሃን በዓላት ሁሉ የልደት በዓሏ የበለጠ መሆኑን ራሷ ቅድስት ድንግል ማርያም ፣ በቀን ሺህ ጊዜ "ሰአሊ ለነ ቅድስት" እያለ ለሚጸልይ ለአንድ ባሕታዊ እንደነገረች የቤተክርስቲያን አባቶች ይተርካሉ (ትርግዋሜ ቅዳሴ ማርያም ምዕራፍ አንድ) ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ።
10298
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%83%E1%8B%AD%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%88%9D%20%E1%8B%B0%E1%88%B3%E1%88%88%E1%8A%9D
ኃይለማሪያም ደሳለኝ
አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በወላይታ አውራጃ በቦሎሶ ወረዳተወለዱ። የ1ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአከባቢያቸው የአየርላንድ ካቶሊክ ሚሺን ባቋቋመው ት/ቤት እንደፈጸሙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወላይታ ሶዶ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፈጽመው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢንጂነሪንግ ከተመረቁ በኋላ በአርባምንጭ ውኃ ተቋም አስተማሪ ሆነው እያገለገሉ ሳሉ የማስትሬት ዲግሪያቸውን በፊንላንድ ተምፔ ዩኒቨርስቲ በጽዳት ወይም ሳኒቴሺን አጠናቀው አገር ቤት በመመለስ በአርባምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ዲን ሆነው አገልግለዋል። ከዚያም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በም/ፕሬዚዳንት፣ በፕሬዚዳንትና የኢሕአዴግ ዋና ጸሃፊ ሆነው አገልግለዋል። ተማሪ በነበሩ ጊዜ የደርግ ደጋፊ የነበሩት አቶ ሃይለማርያም፣ የማስተርስ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲመለሱ የመንግስት ለውጥ ስለነበረ፣ እሳቸውም የአቁዋም ለውጥ አርገው የገዚው መንግስት ደጋፊ መሆን ጀመሩ። የስልጣን ጥማታቸውንም ለማርካት፣ ከፖፑ በላየ ካቶሊክ እንደሞባለው፣ እሳቸውም የዘር ፖለቲካውን ከወያኔ ባለስልጣኖች በላይ ማናቸስ ጀመሩ። ባለቤታቸው ወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ ከአከባቢያቸው ከወላይታ ዞን ሲሆኑ በኢኮኖሚክስና በሥራ ሃላፊነት ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ምሩቅ ሲሆኑ ባለቤታቸው ወደ አዲስ አበባ እስከመጡበት ድረስ የደቡብ ኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ቢሮ /የባለቤታቸው/ ልዩ አማካሪና የሴቶች ጉዳይ ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል። ወ/ሮ ሮማን ከሃይስኩል እስከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ድሕረ ምረቃ ድረስ ከባለቤታቸው ጋር አብረዋቸው በከፍተኛ ትምሕርት ዘልቀዋል። ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅት መሥርተው በኃላፊነት ከሰሩ በህዋላ ወደ ዩ.ኤን.ዲ.ፒ. ዓለም አቀፍ መሥሪያ ቤት ተዛውረው ሲሰሩ ቆይተው ከህዳር ወር ጀምሮ ሙሉ በሙሉ የቀዳሚ ወይዘሮ ቢሮ ተረክበዋል። በዚህም ሥራ መስክ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያ ና የጎጂ ልማዶችና ባህሎች ማስወገጃ ሰሚናሮች ላይ እየተገኙ ንግግር በማድረግና ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የኢሕአዴግ መንግስትና የወላይታ ሕዝብ በቋንቋ ምክንያት በተፈጠረው ውዝግብ ጊዜ የ"ወጋጎዳ" ቋንቋ የወላይታ ልጆች ተገደው እንዲማሩ ጫና አርገዋል ተብለው በሌሎች የአከባቢያቸው ጎሳዎች ዘንድ አለመወደዳቸው ጥቁር ነጥብ በታሪካቸው ጥሎ እንዳለፈ ይነገራል። እንዲሁም በደቡብ ክልል የክልል ምክትል ፕሬዚዳንት በነበሩ ጊዜ በጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ትዕዛዝ የበላይ አለቃቸውና የክልሉን ፕሬዚዳንት የነበሩትን አቶ አባተ ኪሾን ከስልጣን የሚያስወግድ ደብዳቤ በገዛ እጃቸው የጻፉና በምትካቸው ራሳቸውን ተክተዋል እየተባሉም ይተቻሉ። ይሁን እንጂ በመንግሥት ሚዲያ በኋላ እንደተነገረው አቶ አባተ ኪሾ በሙስና ምክንያት ከስልጣን መወገዳቸው ተዘግቦአል። በዚህም የተነሳ በጊዜው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መስተዳድር አስተዳደራቸውና እውቅናቸው እይደበዘዘ ስለመጣ የአካከባቢው ተወላጆች በተደጋጋሚ በሚቀሰቅሱት ተቃውሞች ከሥልጣናቸው ተነስተው ወዲያውኑ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው በታላቁ ቤተመንግሥት አከባቢ ቆይተው በ2003 በ8ኛው የኢሕአዴግ ጠቅላላ ስብሰባ ላይ የቀድሞውን ብሄረ አማር ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሪ አቶ አዲሱ አበበን በመተካት የኢሕአዴግ ምክትል ሊቀመንበር ለመሆን በቅተዋል። በተጨማሪም የደቡብ ክልላዊ መንግሥት የኢሕአዴግ ሊቀመንበር በመሆናቸው በፓርቲው ታሪክ የመጀመሪያው በትጥቅ ትግል ያልተሳተፉ ከፍተኛ ባለሥልጣን መሆን ብቻ ሳይሆን ከመለስ ዜናዊ ቀጥሎ ያለውን 2ኛውን ትልቅ ቦታ በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ከመቆናጠጣቸውም በላይ የኢትዮጵያ 24ኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። ይህም በመሆኑ፡ ከሶስት ትላልቅ ብሄሮች ውጪ ማለትም አማራ፣ ትግሬ፣ ኦሮሞ ብሄር አባል ያልሆነ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የደቡብ ተወላጅና ከኦርቶዶክስ እምነትተከታይ ውጪ ፕሮተስታንትየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው እ.ኤ.አ ኦገስት 22 /2012 ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ አቶ ኃ/ማሪያም ወደ ተጠባባቂ ጠ/ሚኒስትርነት ማዕረግ ከፍ ብለው ለአንድ ወር ያህል ከቆዩ በኋላ የገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የፓርቲው ሊቀመንበርና ባለሙሉ ስም ጠ/ሚኒስትር እንዲሆኑ በመመረጣቸው እስከ 2015 ምርጫ ቀጣዩ የኢትዮጵያ መሪ በመሆን በኢትዮጵያ ታሪክ መዝገብ ላይ ስማቸውን አኑረዋል። የሚከተለው አስረጅ ከአይጋ ፎረም የተወሰደ ነው የ47 ዓመቱ አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በአረካ ከተማ ነው የተወለዱት ። የወጣትነት ዘመናቸውንም በዚህ በተወለዱበት ሰፍራ ያሳለፉ ሲሆን ፥ በ1980 ዓመተ ምህረት የባችለር ድግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምህንድስና አግኝተዋል። ገና በወጣትነት ዘመናቸው የያኔውን የአርባምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የዛሬውን አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲን በመምህርነት አገልግለዋል ። በተቋሙ ቆይታቸው ባገኙት ነፃ የትምህርት እድልም ወደ ፊንላንድ በማቅናት ከታምፔሬ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በስነ ንፅህና ምህንድስና የማስተርስ ድግሪያቸውን ተከታትለዋል ። ከተመለሱም በኋላ የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዲን በመሆን ለ13 ዓመታት ያገለገሉ ሲሆን ፥ በነዚህ ጊዜያት ውስጥም ከአሜሪካው አዙሳ ፓስፊክ ዩኒቨርሲቲ በድርጅት አመራር የማስተርስ ድግሪ አግኝተዋል ። አቶ ሀይለማሪያመ ደሳለኝ በ1990ዎቹ መግቢያ ላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ አባል በመሆን በአገሪቱ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ መሳተፍ ጀምረዋል ። የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስትን በምክትል ርእሰ መስተዳደርነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ሀይለማሪያም በ1998 ለአራት ዓመታት የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ሆነው ሰርተዋል ። በመቀጠልም አቶ ሀይለማሪያም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን የተንቀሳቀሱ ሲሆን ፥ በምክር ቤቱ የመንግስት ጉዳዮች ተጠሪ ሚኒስትርም ነበሩ ። ከዚህ በተጓዳኝም በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ አማካሪም ሆነው የሰሩ ሲሆን ፥ የጠቅላይ ሚኒሰትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች ፣ የህዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ ልዩ አማካሪም ሆነው የሰሩባቸው ጊዜያቶች ነበሩ ።ከ2002 አገር አቀፍ መርጫ በኋላም በድጋሚ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ሆነው የተመረጡ ሲሆን ፥ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ካቢኔ ውስጥም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነትና በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ተሹመው በማገልገል ላይ ይግኛሉ ። በፓርቲያቸው ውስጥ ባላቸው እንቀስቃሴም የኢህአዴግ አባል በሆነው ድርጅታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ንቅናቄ / ደኢህዴን/ ሊቀመንበር በመሆን ከ10 ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ እየሰሩ ይገኛሉ ። የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልም ሲሆኑ ፥ ከሁለት ዓመት በፊት የድርጅቱ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ምክትል ሊቀመንበር ሆነውም ተመርጠዋል ። ከወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ ጋር ትዳር መስርተውና ሶሳት ልጆች አፈርተው እየኖሩ የሚገኙት አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ዛሬ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። በፓርቲው አሰራርም መሰረት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ያገለግላሉ። የኢትዮጵያ መሪዎች የኢትዮጵያ ካቢኔ አባላት
19140
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%89%A5%E1%88%B5%E1%89%A5
ስብስብ
ስብስብ ሲባል ተለይተው ሊዘርዘሩ የሚችሉ ነገሮች ክምችት ማለት ነው። ሥነ ስብስብ የሒሳብ ጥናት መሰረት ከመሆኑ የተነሳ በአሁኑ ወቅት በሁሉም የሂሳብ ዘርፎች ሰርጾ ይገኛል። ስለሆነም ከመዋዕለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርስቲወች ድረስ የስብስብ ጥናት እንደ ትምህርት ይሰጣል። ከላይ እንደተጠቀሰው ስብስብ ማለቱ ጥርት ብለው የተለዩ ነገሮች (የየቅል ነገሮች) ክምችት ማለት ነው። እኒህ የተከማቹ ነገሮች፣ እያንዳንዳቸው፣ የስብስቡ አባል ይሰኛሉ። የአንድ ስብስብ አባላት ማናቸውም አይነት ነገር ሊሆኑ ይችላሉ ፦ ሰወች፣ ቁጥሮች፣ ፊደሎች፣ ሌሎች ስብስቦች፣ ወዘተ... ። ስብስቦች፣ በእንግሊዝኛ ፊደላት ካፒታል ሌተር ይሰየማሉ። ስብስብ እና ስብስብ እኩል ናቸው የሚባሉት ሁለቱም ስብስቦች አንድ አይነትና አንድ አይነት ብቻ ስብስብ ሲኖራቸው ነው። ስብስብን የመግለጫ መንገዶች ስብስብን በሁለት አይነት መንገድ መግልጽ ይቻላል። አንደኛው ቃላትን በመጠቀም የስብስቡን አባላት በመወሰን ነው። ምሳሌ፡- ማለት የመጀመሪያዎቹ አራት መቁጠሪያ ቁጥሮች ስብስብ ነው ማለት የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ቀለማት ስብስብ ነው ሁለተኛው መንገድ የስብስቡን አባላት አንድ-ባንድ በመዘርዘር ይሆናል። ለዚህ ተግባር እንዲጠቅም አባላቱን በብራኬት መክበብና የእንግሊዝኛ ኮማ በአባላቱ መካከል በማስቀመጥ ነው። ለምሳሌ = {ቀይ, ቢጫ, አረንጓዴ} የስብስብ አባላት፣ እያንዳዳቸው በጠራ ሁኔታ የተለያዩ (የየቅል) መሆን አለባቸው። አባላቱ ቢደጋገሙ ምንም ለውጥ አያመጡም። በሌላ አነጋገር የአንድ ሰብስብ ሁለት አባላቱ አንድ አይነት ሊሆኑ አይችሉም። የስብስብ አባላት አደራደር ቅደም-ተከተል የለውም። እንደፈለገ ሊደረደር ይችላል። እንዲህ የሆነበት ምክንያት የስብስብ ጽንሰ ሐሳብ ዋና አላም ማን/ምን የሰብስቡ አባል ነው የሚለውን ጥያቄ ለመመልስ ስለሆነ ነው። ስለዚህም የሚከተሉት ስብስቦች እኩል ናቸው። የአንድ ስብስብ አባላት ብዙ ከሆኑና የአባላቱ ይዘት ግልጽ ከሆነ ሁሉንም አባላት መጻፍ አያስፈልግም። ለዚህ ተግባር መጠቀም ይቻላል። በብራኬት መንገድ እያንዳንዱን አባላት ሳይዘረዝሩ ስብስቡን መግለጽም ይቻላል። ለምሳሌ = {የካርታ ጨዋታ ምልክቶች} ማለቱ እኒህ ምልክቶች አባላቱ የሆነ ስብስብ ማለቱ ነው። በአጠቃላይ መልኩ ስብስብ መስሪያ አጻጻፍ የሚባለውን ዘዴ በመጠቀም ስብስቦችን በብራኬት ተጠቀመን እንዲህ መስራት እንችላለን፡፡ ለምሳሌ መቁጠሪያ ቁጥር ሲሆን; 0 ≤ እዚህ ላይ የ ምልክት ትርጓሜው "ሆኖ ሲያበቃ" እንደማለት ነው። ከላይ የተጠቀሰው ምሳሌ ሲነበብ የሁሉም ቁጥሮች 2 − 4, ስብስብ ሆኖ ሲያበቃ ደግሞ በ0 እና 19 መካከል ያለ መቁጠሪያ ቁጥር ነው"። ነገር የስብስብ አባል ከሆነ ይህ ኩነት እንዲህ ይወከላል ። በሌላ በኩል የስብስብ አባል ካልሆነ እንዲህ ይወከላል ። ሌላ ከበድ ያለ ምሳሌ ለመውሰድ ያክል = {ቀይ, ቢጫ አረንጓዴ}, እና መቁጠሪያ ቁጥር ነው; እና 0 ≤ እና 285 ∈ ; ነገር ግን እና ሰማያዊ ∉ ታህታይ ስብስብ ማናቸውም የስብስብ አባላት የስብስብ አባላት ከሆኑ፣ የ ታህታይ ስብስብ ነው እንላለን። ሲጻፍ ( ሲነበበ ስብስብ ውስጥ ይገኛል)። በዚህ ትይዩ እንዲህ በለንም መጻፍ እንችላለን , ሲነበብ የ ላዕላይ ስብስብ ነው ወይም ስብስብ ን ይጠቀልላል። የ ታህታይ ስብስብ ሆኖ ነገር ግን ሁለቱ ስብስቦች እኩል ካልሆኑ , የ ደንበኛ ታህታይ ስብስብ ይሰኛል፣ በሒሳብ ምልክት ሲጻፍ ። ሌሎች ደራሲያን ይህን ምልከት ይጠቀማሉ። ስብስብ የስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው የሁሉ ወንዶች ስብስብ የሁሉ ሰወች ስብስብ ታህታይ ስብስብነው። ባዶ ስብስብ የማናቸውም ስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው። ሁሉም ስብስብ በበኩሉ የራሱ ስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው። ሁለት ስብስቦች እኩል እንደሆኑ ለማረጋገጥ የሚያገለግል መምሪያ ሐሳብ ይኼ ነው፦ ሁለት ስብስቦች እኩል የሚሆኑት እና ሲሆኑና ሲሆኑ ብቻ ነው። የስብስብ ብዛት የስብስብ ብዛት የምንለው የአንድ ስብስብ አባላትን ብዛት ነው። ለምሳሌ የስብስብ ብዛት በሒሳብ ምልክት እንዲህ ይወከላል፡ ። ለምሳሌ፡ ስብስብ የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች ስብስብ ቢሆን፣ የ ብዛት ሲሰላ ነው፣ ምክንያቱም የፈረንሳይ ባንዲራ ቀለሞች 3 ናቸውና። ባዶ ስብስብ የምንለው ልዩ ስብስብ በውስጡ ምንም አባላት የሉትም ስለሆነም ብዛቱ ዜሮ ነው እንላለን። ምልክቱም ይሄ ነው፡ ∅ ወይም ። ለምሳሌ ጎናቸው አራት የሆኑ ሶስት ማዕዘኖች ስብስብ ዜሮ አባላት ስላሉት ባዶ ስብስብ ይባላል። በተጻራሪ አንድ አንድ ስብስቦች አእላፍ ብዛት አሏቸው። ለምሳሌ የቁጥሮች ስብስብን ብንወሰድ አእላፍ አባላት አሉት። አንድ አንድ አእላፋት ከሌሎች አእላፋት የሚበልጡበት ሁኔታ ይገኛል። ለምሳሌ የውኑ ቁጥር ብዛት ከመቁጠሪያ ቁጥር ብዛት ይበልጣል፣ ምንም እንኳ ሁለቱም ብዛታቸው አእላፍ ቢሆንም። በተጻራሪ አንድ አንድ እኩል የማይመስሉ አዕላፎች እኩል ሆነው ይገኛሉ። ለምሳሌ የመስመር ቁራጭ ና የተቆረጠበት መስመር እኩል ብዛት አላቸው፣ ማለት እኩል የነጥብ ብዛት አላቸው። እኒህንና እኒህ የመሰሉ እንግዳ የአእላፍ ጠባዮች የተጠኑት በጆርጅ ካንተር ነበር። ርቢ ስብስቦች(ፓወር ሴት) የስብስብ ርቢ ስብስብ የምንለው ማናቸውንም የስብስብ ታህታይ ስብስቦች አቅፎ የሚይዝን ስብስብ ነው። ማለት ከ አባላት የሚሰሩ ማናቸውንም ስብስቦችና ባዶ ስብስብን ይይዛል። አንድ ብዛቱ አእላፍ ያልሆነ (አባላቱ የሚያልቁ) ስብስብ ብዛቱ ቢሆነ የርቢ ስብስቡ ብዛት 2 ነው። የርቢ ስብስብ እንዲህ ይወከላል ስብስብ ቢሰጠን፣ ርቢ ስብስቡ ይሄ ነው . የመጀመሪያው ስብስብ ብዛት 3 ሲሆን የርቢ ስብስቡ ብዛት 23 = 8 ነው። መሰረታዊ የስብስብ መተግበሪያወች ከተሰጠ ስብስብ ወይም ስብስቦች ሌሎች ስብስቦች ለመፍጠር የተለያዩ መተግበራዊያወች ይገኛሉ። ከነዚህ ውስጥ ዋና ዋናዎቹ እኒህ ናቸው ውሁድ ስብስብ ሁለት ስብስቦች "ሊደመሩ" ይችላሉ። መደመርን መተግብሪያ ውህድ ስብስብ ሲሆን፣ የ እና ውህድ እንዲህ ይጻፋል ። ትርጓሜውም በ ወይም በ የሚገኙ ሁሉም አባላት ስብስብ ማለት ነው። አንድ አንድ መሰረታዊ የውህድ ስብስብ ጸባዮች: የጋራ ስብስብ የሁለት ስብስቦችን የጋራ አባላት በመውሰድ እንዲሁ አዲስ ስብስብ መፍጠር ይቻላል። የ እና የጋራ ስብስብ እንዲህ ይወከላል ፤ ትርጓሜውም በ እና በ ውስጥ የሚገኙ የጋራ አባላቶች ስብስብ ማለት ነው። ከሆነ እና የየቅል ስብስብ ይሰኛሉ። የጋራ ስብስብ መሰረታዊ ጸባዮች: የሚሆነው ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው። የስብስብ ውጭ ሁለት ስብስቦች ሊቀናነሱ ይችላሉ። (ወይም ) ማለቱ ማናቸውም በ ውስጥ ኖረው ነገር ግን በ የማይገኙ አባላት ስብስብ ማለቱ ነው። በአንድ አንድ ስሌቶች ማናቸውም ስብስቦች የአቃፊያቸው አለም አቀፍ ስብስብ አባል እንደሆኑ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ። ይህ ሁሉን አቃፊ ስብስብ እንዲህ ይወከላል፡ ። በዚህ ጊዜ የ ውጭ ወይንም የ ተቃርኖ ይሰኛል። አለም አቀፉ ስብስብ የመቁጠሪያ ቁጥሮችን ቢወክል, ደግሞ ተጋማሽ ቁጥሮችን, ኢተጋማሽ ቁጥሮችን ቢወክል, መሰረታዊ የውጭ ስብስብ ጸባዮች: የእና የ ሚዛናዊ ውጭ ስብስብ እንዲህ ይተረጎማል። ለምሳሌ የ እና ሚዛናዊ ውጭ ስብስብ ነው። ካርቴዣን ብዜት እያንዳንዷን የአንድ ስብስብ አባላት ከሌላው ስብስብ አባላት ጋር በማያያዝ አዲስ ስብስብ መፍጠር ይቻላል። የ ስብስብ እና ካርቴዥያዊ ብዜት እንዲህ ይወከላል ፤ ትርጓሜውም የቅደም ተከተል ጥንዶች() ስብስብ ሆኖ ሲያበቃ፣ እዚህ ላይ የስብስብ አባል ሲሆን ደግሞ የስብስብ አባል ነው ማለት ነው።ብብ መሰርታዊ የካርቴዢያዊ ብዜት ጸባዮች: እና አላቂ ስብስቦች ቢሆኑ የብዛታቸው ጸባይ እንዲህ ነው የስነ ስብስብ ቦታ በሂሳብ ጥናት የስብስብ ኅልዮት (ትምህርት) ለሁሉ የሒሳብ ትምህርት መሰረት እንደሆነ ይታመናል። ለምሳሌ አልጀብራ፣ ቡድን ሂሳብ፣ መስክ ሂሳብ፣ ቀለበት ሂሳብ በሙሉ አንድ አይነት ወም ሌላ አይነት ስብስቦች ሲሆኑ የሚለያዩትም በአንድ ወይም በሌላ መተግብሪያ (ኦፕሬሽን) ስር መዘጋታቸው ብቻ ነው። በሌላ ጎን የስብስብ ኅልዮት ለዝምድና ሂሳብ መሰረት ነው። ይሄም ለፈንክሽንና ሌሎች ጽንሰ ሃሳቦች አስፈላጊ ነው። ተጨማሪ ንባብ የውጭ ድረ ገጾች ሥነ ስብስብ ሥነ አምክንዮ
48862
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%93%E1%8D%93%20%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%88%B2%E1%88%B5%E1%8A%AE%E1%88%B5
ፓፓ ፍራንሲስኮስ
ፓፓ ፍራንሲስኮስ ወይም ፖፕ ፍራንሲስ፣ ልደት ስም ሖርጌ ማሪዮ ቤርጎልዮ (1929 ዓም አርጀንቲና ተወለዱ) ከ2005 ዓም ጀምሮ የሮሜ ፓፓ ወይም የሮማን ካቶሊክ መሪ ናቸው።ከ 2013 (አውሮፓውያን) ጀምሮ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ እና የቫቲካን ከተማ ግዛት ሉዓላዊ ገዥ ናቸው። ፍራንሲስ የኢየሱስ ማኅበር አባል ለመሆን የመጀመሪያው ጳጳስ ነው፣ የመጀመሪያው ከአሜሪካ፣ የመጀመሪያው ከደቡብ ንፍቀ ክበብ፣ በ 8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከገዛው ሶርያዊ ጎርጎርዮስ ሳልሳዊ በኋላ ከአውሮፓ ውጪ የመጀመሪያው ጳጳስ ነው። በቦነስ አይረስ፣ አርጀንቲና የተወለደው ቤርጎሊዮ በወጣትነት ጊዜ የኬሚስትነት ሙያ ከማሰልጠን በፊት በምግብ ሳይንስ ላብራቶሪ ውስጥ በቴክኒሻንነት ከመስራቱ በፊት በባውንተርነት እና በፅዳት ሰራተኛነት ለተወሰነ ጊዜ ሰርቷል። ከከባድ ሕመም ካገገመ በኋላ በ1958 የኢየሱስ (የጀሱሳውያን) ማኅበር አባል ለመሆን ተነሳሳ። በ1969 የካቶሊክ ቄስ ሆኖ ተሹሟል፤ ከ1973 እስከ 1979 በአርጀንቲና ውስጥ የየየሱሳውያን ጠቅላይ ግዛት የበላይ ሆኖ ተሾመ። እ.ኤ.አ. በ1998 የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ እና በ2001 በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ካርዲናል ፈጠሩ። በታህሳስ 2001 በአርጀንቲና በተፈጠረው ሁከት የአርጀንቲና ቤተ ክርስቲያንን መርተዋል። የኔስቶር ኪርችነር እና የክርስቲና ፈርናንዴዝ ደ ኪርችነር አስተዳደሮች እንደ ፖለቲካ ተቀናቃኝ አድርገው ይመለከቱት ነበር። እ.ኤ.አ. ለአሲሲው ቅዱስ ፍራንሲስ ክብር ሲል ፍራንሲስን የጵጵስና ስም አድርጎ መረጠ። በአደባባይ ህይወቱ በሙሉ፣ ፍራንሲስ በትህትናው፣ በእግዚአብሔር ምህረት ላይ አፅንዖት በመስጠት፣ በአለም አቀፍ ደረጃ እንደ ጳጳስ ታይነት፣ ለድሆች ተቆርቋሪነት እና በሀይማኖቶች መካከል ውይይት ለማድረግ ባለው ቁርጠኝነት ይታወቃሉ። ለጵጵስናው ከቀደምቶቹ ያነሰ መደበኛ አቀራረብ እንደነበረው ይነገርለታል፡ ለምሳሌ ቀደምት ሊቃነ ጳጳሳት ይገለገሉበት በነበረው የሐዋርያዊ ቤተ መንግሥት የጳጳሳት አፓርታማዎች ውስጥ ከመኖር ይልቅ በዶሙስ ሳንክታ ማርቴ የእንግዳ ማረፊያ ውስጥ መኖርን መርጧል። ፍራንሲስ ውርጃን፣ ቀሳውስትን አለማግባትን እና የሴቶችን መሾም በተመለከተ የቤተክርስቲያኗን ትውፊታዊ አመለካከቶች ይጠብቃሉ፣ ነገር ግን በዲቁናነት ዕድል ላይ ውይይት ጀምሯል እና ሴቶችን በሮማን ኪዩሪያ የዲያስትሪክት ሙሉ አባላት አድርጓል። ቤተክርስቲያኑ ለኤልጂቢቲ ማህበረሰብ አባላት የበለጠ ክፍት እና እንግዳ ተቀባይ መሆን እንዳለባት ይጠብቃል። ፍራንሲስ ያልተገራ የካፒታሊዝም እና የነፃ ገበያ ኢኮኖሚክስ፣ የፍጆታ ተጠቃሚነት እና ከመጠን በላይ እድገትን የሚተቹ እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ እርምጃ እንዲወስዱ ተሟጋቾች የሉዳቶ ሲ' አዋጅ የጵጵስና ስልጣናቸው ትኩረት ነው። በአለምአቀፍ ዲፕሎማሲ, በዩናይትድ ስቴትስ እና በኩባ መካከል ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን ለማደስ እና በአውሮፓ እና በመካከለኛው አሜሪካ የስደተኞች ቀውሶች ወቅት የስደተኞችን ጉዳይ ደግፏል. ከ 2018 ጀምሮ እሱ የሕዝባዊነት ተቃዋሚ ነው።ኢኩሜኒዝምን ማስፋፋቱን ጨምሮ፣ እንዲሁም በሲቪል የተፋቱ እና እንደገና የተጋቡ ካቶሊኮች ከአሞሪስ ላቲሺያ እትም ጋር እንዲተባበሩ ማድረጉን ጨምሮ በብዙ ጥያቄዎች ላይ ከሥነ-መለኮት ወግ አጥባቂዎች ትችት ገጥሞታል። የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ጆርጅ ማሪዮ ቤርጎሊዮ ታኅሣሥ 17 ቀን 1936 (አውሮፓዊ) ወይም በኢትዮጵያ 1929 በቦነስ አይረስ ሰፈር ፍሎሬስ ተወለደ። እሱ የማሪዮ ሆሴ ቤርጎሊዮ እና ሬጂና ማሪያ ሲቮሪ የአምስት ልጆች ታላቅ ነበር። ማሪዮ ቤርጎሊዮ በጣሊያን ፒዬድሞንት ግዛት በፖርታኮማሮ (የአስቲ ግዛት) የተወለደ ጣሊያናዊ ስደተኛ አካውንታንት ነበር። ሬጂና ሲቮሪ በቦነስ አይረስ የተወለደች የቤት እመቤት ነበረች። የማሪዮ ሆሴ ቤተሰቦች ከቤኒቶ ሙሶሎኒ ፋሺስታዊ አገዛዝ ለማምለጥ በ1929 ጣሊያንን ለቀው ወጡ። ማሪያ ኤሌና ቤርጎሊዮ (በ1948 ዓ.ም.) እንደተናገረችው፣ የጳጳሱ ብቸኛ ሕያው ወንድም እህት፣ እነሱ በኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች አልተሰደዱም። ሌሎች ወንድሞቹ አልቤርቶ ሆራሲዮ ፣ ኦስካር አድሪያን (1938 - ሟች) እና ማርታ ሬጂና ነበሩ። ሁለት የልጅ ልጅ የሆኑት አንቶኒዮ እና ጆሴፍ በትራፊክ ግጭት ሞቱ። የእህቱ ልጅ ክሪስቲና ቤርጎሊዮ በስፔን ማድሪድ ውስጥ ሰአሊ ነው። በስድስተኛ ክፍል ቤርጎሊዮ በቦነስ አይረስ ግዛት ራሞስ ሜጂያ በሚገኘው የዶን ቦስኮ የሽያጭ ሰዎች ትምህርት ቤት ዊልፍሪድ ባሮን ደ ሎስ ሳንቶስ አንጄልስ ተምሯል። በቀድሞው የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት ስም የተሰየመውን ን በቴክኒካል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሎ በኬሚካል ቴክኒሻን ዲፕሎማ ተመርቋል (አንዳንድ ሚዲያዎች በስህተት እንደዘገቡት በኬሚስትሪ የማስተርስ ዲግሪ አይደለም)። በዚ ብቃቱ፣ በሂኪቲየር-ባችማን ላብራቶሪ የምግብ ክፍል ውስጥ በአስቴር ባሌስቲሪኖ ስር ሰርቶ ለብዙ አመታት አሳልፏል። ቤርጎሊዮ በኬሚካል ቴክኒሻንነት ከመስራቱ በፊት እንደ ባር ቆጣቢ እና እንደ ጽዳት ፎቆችም ሰርቷል። የ21 ዓመት ልጅ እያለ ለሕይወት አስጊ በሆነ የሳንባ ምች እና በሦስት የሳይሲስ በሽታ ተሠቃይቷል። ብዙም ሳይቆይ የሳንባ ክፍል ተቆርጧል። ቤርጎሊዮ የሳን ሎሬንዞ ደ አልማግሮ የእግር ኳስ ክለብ የዕድሜ ልክ ደጋፊ ነው። ቤርጎሊዮ የቲታ ሜሬሎ፣ ኒዮሪያሊዝም እና ታንጎ ዳንስ ፊልሞች አድናቂ ነው፣ የአርጀንቲና እና የኡራጓይ ባህላዊ ሙዚቃ ሚሎንጋ በመባል ይታወቃል። ጀሱት ቤርጎሊዮ የክህነት ጥሪውን ያገኘው የፀደይ ቀንን ለማክበር በጉዞ ላይ እያለ ነው። ኑዛዜ ለመሄድ በቤተ ክርስቲያን በኩል አለፈ፣ እናም በካህኑ ተመስጦ ነበር። ቤርጎሊዮ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ሴሚናሪ ኢንማኩላዳ ኮንሴፕሲዮን ሴሚናሪ በቪላ ዴቮቶ ቦነስ አይረስ ከተማረ በኋላ ከሦስት ዓመታት በኋላ ወደ ኢየሱስ ማኅበር ጀማሪ መጋቢት 11 ቀን 1958 ገባ። ያገኛትን ልጅ አፍቅሮ ሃይማኖታዊ ሥራውን ለመቀጠል በአጭሩ ተጠራጠረ። እንደ ጀማሪ ጀማሪ በሳንቲያጎ፣ ቺሊ የሰው ልጅን አጥንቷል። በኢየሱስ ማኅበር ውስጥ ከጀመረ በኋላ፣ ቤርጎሊዮ መጋቢት 12 ቀን 1960 ዓ.ም የሃይማኖታዊ ሙያውን የድህነት፣ የንጽሕና እና የሥርዓት አባል ታዛዥነትን በፈጸመ ጊዜ በይፋ ኢየሱሳዊ ሆነ። እ.ኤ.አ. በ1960 ቤርጎሊዮ በቦነስ አይረስ ግዛት ሳን ሚጌል ከሚገኘው ከኮሌጂዮ ማክስሞ ደ ሳን ሆሴ የፍልስፍና ፈቃድ አገኘ። ከ1964 እስከ 1965 በሳንታ ፌ በሚገኘው ኮሌጂዮ ዴ ላ ኢንማኩላዳ ኮንሴፕሲዮን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስነ-ጽሁፍ እና ስነ ልቦና አስተምሯል።በ1966 በቦነስ አይረስ በሚገኘው ኮሌጆ ዴል ሳልቫዶር ተመሳሳይ ኮርሶችን አስተምሯል። ፕሬስባይቴሬት እ.ኤ.አ. በ1967 ቤርጎሊዮ የነገረ መለኮት ትምህርቱን በፋኩልታዴስ ደ ፊሎሶፊያ ጀመረ እና በታህሳስ 13 ቀን 1969 በሊቀ ጳጳስ ራሞን ሆሴ ካስቴላኖ የክህነት ማዕረግ ተሹሟል። በዚያ ለነበረው ክፍለ ሀገር የጀማሪዎች አለቃ ሆኖ አገልግሏል እና የነገረ መለኮት መምህር ሆነ። ቤርጎሊዮ የመጨረሻውን የመንፈሳዊ የስልጠና ደረጃውን በአልካላ ዴ ሄናሬስ፣ ስፔን አጠናቀቀ እና የመጨረሻውን የኢየሱስዊት ቃል ኪዳን ገባ። እ.ኤ.አ. የዮም ኪፑር ጦርነት። የስልጣን ዘመናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በ1980 የተማሩበት የሳን ሚጌል የፍልስፍና እና ስነ መለኮት ፋኩልቲ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ይህንን አዲስ ሹመት ከመውሰዱ በፊት፣ እ.ኤ.አ. በ1980 የመጀመሪያዎቹን ሶስት ወራት በአየርላንድ እንግሊዘኛ ለመማር አሳልፏል፣ በዱብሊን ሚልታውን የስነመለኮት እና የፍልስፍና ተቋም ውስጥ በጄስዊት ማእከል ቆየ። እ.ኤ.አ. እስከ 1986 ድረስ በሳን ሚጌል ለስድስት ዓመታት አገልግሏል ፣ በጄሱሳዊው ጄኔራል ፒተር ሃንስ ኮልቨንባች ውሳኔ ፣ በኢየሱስ ማኅበር ውስጥ ካለው ዓለም አቀፋዊ የማህበራዊ ፍትህን ከማጉላት አዝማሚያ ጋር በሚስማማ ሰው ተተካ ። በታዋቂው ሃይማኖታዊ እና ቀጥተኛ የአርብቶ አደር ሥራ ላይ. በጀርመን ፍራንክፈርት በሚገኘው የሳንክት ጆርጅገን የፍልስፍና እና የነገረ መለኮት ምረቃ ትምህርት ቤት የመመረቂያ ርእሶችን በማጤን ብዙ ወራት አሳልፏል። የጀርመናዊውን/ ጣሊያናዊውን የሃይማኖት ምሁር ሮማኖ ጋርዲኒ ሥራ በመቃኘት ላይ ተሰማርቷል፣ በተለይም በ1925 በዴር ጌንሣትዝ ሥራው ላይ ያሳተመውን 'ንፅፅር' ጥናት። ነገር ግን፣ በኮርዶባ ለሚገኘው የጄሱስ ማህበረሰብ መናዘዝ እና መንፈሳዊ ዳይሬክተር ሆኖ ለማገልገል ያለጊዜው ወደ አርጀንቲና ሊመለስ ነበረበት። በጀርመን በአውስበርግ የሚገኘውን ሜሪ ፣ ዩኒት ኦቭ ኖትስ የተሰኘውን ሥዕል አይቷል እና የሥዕሉን ቅጂ ወደ አርጀንቲና አመጣ እና አስፈላጊ የማሪያን አምልኮ ሆነ። በሣሌዥያ ትምህርት ቤት ተማሪ በነበረበት ጊዜ፣ ቤርጎሊዮ በዩክሬን ግሪክ ካቶሊክ ቄስ ስቴፋን ክዝሚል ተማክሮ ነበር። ቤርጎሊዮ ብዙ ጊዜ ከክፍል ጓደኞቹ ከሰአታት በፊት ተነስቶ ለ ቅዳሴን ለማገልገል። በ 1992 ቤርጎሊዮ ከየየሱሳውያን መሪዎች እና ሊቃውንት ጋር በተፈጠረው አለመግባባት ፣የቤርጎሊዮን “አለመስማማት” ስሜት ፣ የካቶሊክ ኦርቶዶክሱን እና የነፃነት ሥነ-መለኮትን በመቃወም እና በሠራው ሥራ በ 1992 በጄሱሳውያን ባለሥልጣናት እንዳይኖር ተጠየቀ ። የቦነስ አይረስ ረዳት ጳጳስ። እንደ ኤጲስ ቆጶስነቱ ለጄሱሳዊ አለቃው ተገዥ አልነበረም። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ, እሱ ኢየሱስ ቤቶችን አልጎበኘም እና ጳጳስ ሆኖ እስከተመረጠበት ጊዜ ድረስ "ከኢየሱሳውያን የራቀ" ነበር. ቅድመ-ጳጳስ ኤጲስ ቆጶስ ቤርጎሊዮ በ1992 የቦነስ አይረስ ረዳት ጳጳስ ተብሎ ተሰይሟል እና በጁን 27 ቀን 1992 የአውካ ጳጳስ ፣ የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አንቶኒዮ ኳራሲኖ ፣ ዋና ገዳም ሆነው ቀደሱ። እንደ ኤጲስ ቆጶስነት መሪ ቃል መረጠ። በማቴዎስ 9፡9-13 ላይ “በምሕረት አይቶ ስለ መረጠው” ከሚለው የቅዱስ በዴ ስብከት የተወሰደ ነው። ሰኔ 3 ቀን 1997 ቤርጎሊዮ የመተካት መብት ያለው የቦነስ አይረስ አስተባባሪ ሊቀ ጳጳስ ሆኖ ተሾመ። እ.ኤ.አ. በዚ ተግባር፣ በርጎሊዮ አዲስ አድባራትን ፈጠረ እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጽ/ቤቶችን በአዲስ መልክ አዋቅሮ፣ ለሕይወት ደጋፊ የሆኑ ተግባራትን መርቷል፣ እና የፍቺ ኮሚሽን ፈጠረ። እንደ ሊቀ ጳጳስ የቤርጎሊዮ ዋና ተነሳሽነቶች አንዱ የቤተክርስቲያንን መገኘት በቦነስ አይረስ ሰፈር ውስጥ ማሳደግ ነው። በእሱ መሪነት, በድሃ መንደሮች ውስጥ እንዲሰሩ የተመደቡት ካህናት ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል. ይህ ሥራ "የድሆች ጳጳስ" ተብሎ እንዲጠራ አድርጎታል. ቤርጎሊዮ የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ በነበሩበት ወቅት የጠቅላይ ቤተ ክህነቱን አክሲዮኖች በተለያዩ ባንኮች በመሸጥ ሒሳቡን ወደ መደበኛው ዓለም አቀፍ ባንኮች ተቀይሯል። በባንክ የነበረው አክሲዮን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ወደ ከፍተኛ ወጪ እንዲሸጋገር አድርጓታል፣ በዚህም ምክንያት ጠቅላይ ቤተ ክህነት ለኪሳራ እየተቃረበ ነበር። የባንኩ መደበኛ ደንበኛ እንደመሆኖ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በከፍተኛ የፊስካል ዲሲፕሊን ውስጥ እንድትገባ ተገድዳለች። እ.ኤ.አ. ህዳር 6 1998 የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ ሆነው ሳለ፣ በአርጀንቲና ላሉ የራሳቸው ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ለሌላቸው የምስራቅ ካቶሊኮች ተራ ተባሉ። ሜጀር ሊቀ ጳጳስ በርጎሊዮ የሼቭቹክ ዩክሬንኛ የግሪክ ካቶሊካዊ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮ፣ ሥርዓት እና መንፈሳዊነት እንደሚረዳና ሁልጊዜም የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ በነበሩበት ጊዜ ለምስራቅ ካቶሊኮች እንደ ተራ ነገር “የአርጀንቲና ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅ ነበር” ብለዋል። በ2000 ቤርጎሊዮ ብቸኛው የቤተ ክርስቲያን ባለሥልጣን ነበር በ1972 የአርጀንቲናውን አብዮት ወታደራዊ አምባገነን መንግሥት በመቃወም በካህንነት ከታገደው ከጄሮኒሞ ፖዴስታ ከቀድሞው ጳጳስ ጋር ያስታረቀ። በዚያው ዓመት ቤርጎሊዮ የአርጀንቲና ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን በ1970ዎቹ በቆሸሸው ጦርነት ወቅት “በአምባገነኑ ዘመን ለተፈፀሙት ኃጢአት የሕዝብን የንስሐ ልብስ መልበስ አለባት” ብሏል። ቤርጎሊዮ እንደ እስር ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ የጡረተኞች መኖሪያ ቤቶች ወይም ሰፈር ባሉ ቦታዎች የእግር መታጠብን የቅዱስ ሀሙስ ስነ ስርዓት ማክበርን ልማዱ አድርጎታል። እ.ኤ.አ. በ2007፣ በነዲክቶስ 16ኛ ከሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ በፊት የነበሩትን የቅዳሴ ቅጾች ለመጠቀም አዲስ ሕግ ካወጡ ከሁለት ቀናት በኋላ፣ ብፁዕ ካርዲናል ቤርጎሊዮ በዚህ ያልተለመደ የሮማውያን ሥርዓት ለሳምንታዊ ቅዳሴ የተወሰነ ቦታ አቋቋሙ። በየሳምንቱ ይከበር ነበር። እ.ኤ.አ. ህዳር 8 ቀን 2005 ቤርጎሊዮ የአርጀንቲና ኤጲስ ቆጶስ ኮንፈረንስ ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመረጠ ለሦስት ዓመታት ። በኅዳር 11 ቀን 2008 ለሌላ የሶስት ዓመት የሥራ ዘመን ተመረጠ። የኮሚሽኑ ቋሚ የአስተዳደር አካል አባል ሆኖ ቆይቷል። ፣ የአርጀንቲና ጳጳሳዊ ካቶሊካዊ ዩኒቨርሲቲ የኮሚቴው ፕሬዝዳንት እና የቅዱስ ቤተመቅደሶች እንክብካቤ የቅዳሴ ኮሚቴ አባል። በርጎሊዮ የአርጀንቲና ካቶሊካዊ ጳጳሳት ጉባኤ መሪ በነበረበት ወቅት በቆሻሻ ጦርነት ወቅት ቤተ ክርስቲያናቸው ሰዎችን ከጁንታ ለመከላከል ባለመቻሏ የጋራ ይቅርታ ጠይቀዋል። በታህሳስ ወር 2011 75 ዓመት ሲሞላቸው ቤርጎሊዮ የቦነስ አይረስ ሊቀ ጳጳስ ሆነው መልቀቂያቸውን ለጳጳስ በነዲክቶስ 16ኛ በቀኖና ሕግ አስረከቡ።ነገር ግን ምንም አስተባባሪ ሊቀ ጳጳስ ስላልነበራቸው በቫቲካን የሚሾመውን ሰው በመጠባበቅ በቢሮው ቆዩ እ.ኤ.አ. በጥቅምት 14 ቀን በዚያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመደበኛነት ተጭኗል። ለሥነ ሥርዓቱ ወደ ሮም ሲሄድ እሱና እህቱ ማሪያ ኤሌና አባታቸው የተወለደበትን ሰሜናዊ ኢጣሊያ መንደር ጎበኙ። እንደ ካርዲናል፣ ቤርጎሊዮ በሮማን ኩሪያ ውስጥ ለአምስት የአስተዳደር ቦታዎች ተሾመ። እሱ የመለኮታዊ አምልኮ እና የቅዱስ ቁርባን ተግሣጽ ጉባኤ፣ የካህናት ጉባኤ፣ የተቀደሰ ሕይወት ተቋማት ጉባኤ እና ሐዋርያዊ ሕይወት ማኅበራት ጉባኤ፣ የቤተሰብ ጳጳሳዊ ምክር ቤት እና የላቲን አሜሪካ ኮሚሽን አባል ነበሩ። በዚያው ዓመት ብፁዕ ካርዲናል ኤድዋርድ ኤጋን በሴፕቴምበር 11 ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ወደ ኒውዮርክ ሲመለሱ፣ ቤርጎሊዮ በጳጳሳት ሲኖዶስ ውስጥ በሪተርተር (ዘጋቢ ፀሐፊ) ተክተው እንደ ካቶሊካዊ ሄራልድ ገለጻ፣ “እንደ ሰው ክፍት ሆኖ ጥሩ ስሜት ፈጠረ። ወደ መግባባት እና ውይይት" ብፁዕ ካርዲናል ቤርጎሊዮ በግላዊ ትሕትና፣ በአስተምህሮ ወግ አጥባቂነት፣ እና ለማህበራዊ ፍትህ ባለው ቁርጠኝነት ይታወቃሉ። ቀላል የአኗኗር ዘይቤ በትሕትና እንዲታወቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። እሱ በኦሊቮስ ከተማ ውስጥ ባለው የሚያምር ጳጳስ መኖሪያ ውስጥ ሳይሆን በትንሽ አፓርታማ ውስጥ ይኖር ነበር። የህዝብ ማመላለሻ ወስዶ የራሱን ምግብ ያበስል።በሮም የነበረውን ጊዜ ለ"መብረቅ ጉብኝት" ወስኗል። ለሊሴው ቅድስት ቴሬሴ ያደሩ እንደነበር ይታወቃል፣ እና በጻፋቸው ደብዳቤዎች ላይ የእርሷን ትንሽ ምስል "ታላቅ ሚስዮናዊት ቅድስት" በማለት ጠርቷታል። ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጆን ፖል ዳግማዊ በኤፕሪል 2 2005 ከሞቱ በኋላ ቤርጎሊዮ በቀብራቸው ላይ ተገኝተው የጵጵስና ሹመትን ለመተካት እንደ አንዱ ተደርገው ይቆጠሩ ነበር። በ2005 ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛን በመረጠው የጳጳስ ጉባኤ እንደ ካርዲናል መራጭ ተሳትፈዋል። በብሔራዊ የካቶሊክ ዘጋቢ፣ ጆን ኤል አለን ጁኒየር በ2005 የጉባኤው ግንባር ቀደም ተዋናይ እንደነበር ዘግቧል። በሴፕቴምበር 2005 ሊምስ የተሰኘው የኢጣሊያ መጽሔት ቤርጎሊዮ በዚያ ጉባኤ ብፁዕ ካርዲናል ራትዚንገር 2ኛ እና ዋና ተፎካካሪ እንደነበር ገልጿል። እና በሶስተኛው ድምጽ 40 ድምጽ አግኝቷል, ነገር ግን በአራተኛው እና ወሳኝ ድምጽ ወደ 26 ወድቋል. የይገባኛል ጥያቄዎቹ የተመሠረቱት በጉባኤው ላይ ተገኝተው ያልታወቁ የካርዲናሎች ንብረት ናቸው በሚባል ማስታወሻ ደብተር ላይ ነው። እንደ ጣሊያናዊው ጋዜጠኛ አንድሪያ ቶርኒዬሊ፣ ይህ የድምጽ ቁጥር ለላቲን አሜሪካ ፓፓቢል ምንም ዓይነት ቅድመ ሁኔታ አልነበረውም። ላ ስታምፓ እንደዘገበው በምርጫው ወቅት ቤርጎሊዮ ከራትዚንገር ጋር በቅርበት ይከራከር ነበር፣ ካርዲናሎቹ እንዳይመርጡለት በስሜት ተማፅኖ እስኪያቀርብ ድረስ።እንደ ቶርኒዬሊ ገለጻ ቤርጎሊዮ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ስብሰባው በምርጫው ላይ ብዙ እንዳይዘገይ ለመከላከል ነው። ጳጳስ ። እንደ ካርዲናል፣ ቤርጎሊዮ የታማኝ ማኅበራት በመባል የሚታወቀው የካቶሊክ ወንጌላዊ እንቅስቃሴ ከሆነው ከቁርባን እና ነፃ አውጪ ጋር የተያያዘ ነበር። በጣሊያን የበጋ ወራት መጨረሻ ላይ በተካሄደው የሪሚኒ ስብሰባ ተብሎ በሚጠራው አመታዊ ስብሰባ ላይ አንዳንድ ጊዜ ብቅ ብሏል። እ.ኤ.አ. በ2005፣ ካርዲናል ቤርጎሊዮ በሳን ፓትሪሲዮ ቤተክርስትያን እልቂት ለተገደሉ ስድስት የፓሎቲን ማህበረሰብ አባላት የድብደባ - ሶስተኛው የቅድስና ደረጃ ጥያቄን ፈቀዱ። በተመሳሳይ ጊዜ ቤርጎሊዮ በግድያዎቹ ላይ ምርመራ እንዲደረግ አዘዘ ይህም በብሔራዊ መልሶ ማደራጀት ሂደት ፣ አርጀንቲና ላይ ይገዛ የነበረው ወታደራዊ ጁንታ በሰፊው ተከሷል ።
12916
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%95%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%AD
የዕብራውያን ታሪክ
በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የዕብራውያን ታሪክ በዔቦር ተወላጅ በአብርሃም (መጀመርያ አብራም ተብሎ) ይጀምራል። ከአብርሃም እስከ ሙሴ እንደ ብሉይና ሐዲስ ኪዳን አቆጣጠር አብርሃም (አብራም) ለአዳም ፳፩ኛ ትውልድ ነው። የተወለደውም ከአርፋክስድ ወገን በከለዳውያን ከተማ በከላውዴዎን ዑር ነው። ኦሪት ዘፍጥረት 11፡31 እንደሚለው፣ ይህ አብራም ከአባቱ ከታራ ቤተሠብ ጋራ ከዑር ተነሥተው ወደ ከነዓን ይሄዱ ዘንድ በካራን አገር ተቀመጡ። ስለዚህ ዑርና ካራን የተለያዩ ቦታዎች ናቸው። የከለዳውያን ዑር የሚባለው ስፍራ በአርፋክስድ ርስት ሲሆን፣ አብርሃም የደረሰበት ሥፍራ ካራን ግን በአራም ርስት በፓዳን-አራም ወይም አራም-ናሓራይም (አራም በሁለቱ ወንዞች መካከል ወይም መስጴጦምያ) ተገኘ። አብርሃም በዚህ ስፍራ በልማድም በዝምድናም ተሳስሮ አብሮ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር ተገለጠለትና እንዲህ ሲል አዘዘው። «ካገርህ ውጣ፤ ከዘመዶችህም ካባትህም ቤት ተለይ እኔ ወደማሳይህ ምድር ሂድ፤ ታላቅም ሕዝብ አደርግኻለሁ። ለበረከትም ትሆናለህ» (ዘፍ፡ ም፡ ፲፪፡ ቁ፡ ፩-፲።) ይህ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ምናልባት 2119 ዓመት ግድም ነው። እንግዲህ አብርሃም በአንዱ እግዚአብሔር በቻ ለማምለክና እሱና ዘሩ ለእግዚአብሔር የተመረጡ እንዲሆኑ የተጠራበት ዘመን ነበር። ከዚህም ዘመን አስቀድሞ፣ ኦሪት ዘፍጥረትና መጽሐፈ ኩፋሌ እንደሚተርኩት፣ አሕዛብ ሁሉ እንደየኖኅ ልጆች ወገኖች ከባቢሎን ግንብ ሥፍራ ከሰናዖር ወደየአገራቸው ተበትነው ነበር። የካም ልጅ ከነዓን ግን የኩፋሌ ውላቸውን ፈርሶ ወደ ማዶ ባሕር በመርከብ ለመጓዝ ፈቃደኛ ሳይሆን በአርፋክስድ (በሴም) ርስት ተቀመጠና በልጁ ሲዶና ስም ከተማ ሠራ። በዚያው ዘመን አሕዛብ ሁሉ በስኅተት ተመርተው ወደ ጣኦት ቢዞሩም በከነዓን የተነሡት ሕዝቦች ልማድ በተለይ እግዚአብሔርን እንዳስጠላው ይላል። አብርሃም ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ታዘዘ ከወገኖቹ ከከለዳውያን ተለይቶ ቤተሰቡን ይዞ ወንድሙን ሎጥን፤ ከነቤተሰቡ አስከትሎ ወደ ከነዓን አገር (ዛሬ ኢየሩሳሌም ወይም ፓለስቲን ወደሚባለው) ሄዶ ተቀመጠ። በዚያም ሲኖር ከሸመገለ በኋላ ይስሐቅን ከሚስቱ ከሳራ፤ እስማኤልን ከገረዱ ከአጋር ወለደ። ነገር ግን ከገረዱ የተወለደው ወደ ፊት ለአብርሃምና ለዘሩ የተመደበውን አገርና ዕድል አይወርስም ተብሎ በእግዚአብሔር ትዕዛዝ እስማኤልን ከነናቱ አስወጥቶ ወደ ፋራን በረሓ (ዐረብ) ሰደዳቸው። ዛሬ እስላሞች ሁሉ ዓረቦች በእስማኤል በኩል የአብርሃም ልጆችና ወራሾች ናቸው ይላሉ። በተለይ ፳ኤሎች ግን በአብርሃም ልጅነት የሚመኩት በደንበኛው ልጁ በይስሐቅ በኩል የመጣውን ትውልድ በመከተል ነው። አንዳንድ ክርስቲያን ደግሞ እንደ ዮሐንስ ምጥምቁ ቃል መዳን በአብርሃም ተወላጅነት የሚሰጥ አይደለም ባዮች ናቸው። (ማቴ 3፡9፤ ሉቃስ 3፡8) ይስሐቅም ከሚስቱ ከርብቃ ኤሳውንና ያዕቆብን ወለደ። ያዕቆብ የኤሳው ታናሽ ሆኖ ሳለ ብኵርናን በምስር ወጥ ከኤሳው ከገበየ በኋላ ዐሥራ ሁለቱን የእስራኤልን የነገድ አባቶች ወለደ። ከዐሥራ ሁለቱም አንዱ ከብንያም በላይ የመጨረሻው ልጅ ዮሴፍ ነው። በዛሬ አባቶች ዘንድ እንደ ተለመደ ትንሹን ዮሴፍን አባቱ ያዕቆብ ከሌሎቹ አብልጦ ይወደው ነበርና በዚሁ ቅናት የያዛቸው ወንድሞቹ ከምድያም በከነዓን በኩል ወደ ግብፅ ለሚሔድ ነጋዴ ዮሴፍን ሸጡት። ገዥውም ዮሴፍን ይዞ ወደ አገሩ ወደ ግብፅ ከገባ በኋላ ለጶጢፋር ሸጠው። ጶጢፋርም በቤቱ እንደ አሽከር አድርጎ አስቀመጠው። ጌታውም ለጉዳዩ ወደ ውጭ በሔደበት ሰዓት የጌታው ሚስት ለሥጋ ፈቃድ ተመኘችውና ጠየቀችው። እሱም «ጌታዬ ባያይ እግዚአብሔር ያያል» የሚል የሚያስደነግጥ መልስ ሰጠና እንቢ አላት። እሷ ግን ሳታፍር ሳትደነግጥ ለማስገደድ ልብሱን ብትይዘው ልብሱን ተወላትና ወደ ውጭ ሸሸ። ከዚህ በኋላ ጌትዮው ከመንገድ ሲገባ «ይኸ ለአሽከርነት ያመጣኸው ዕብራዊ ካላነቅሁሽ ብሎ ስንተናነቅ ብጮኽበት ልብሱን ጥሎኝ ሔደ» ብላ አሳየችው። ጌትዮም ነገሩን ሳይመረምር የሚስቱን ቃል ብቻ በማመን ጻድቁን እንደ ኅጢአተኛ እወህኒ ቤት አገባው። ከዚህ ከወህኒ ቤት በሕልም አፈታት ምክንያት ወጥቶ ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን ጋራ ተዋወቀና ባለሟል ሆነ። ቀጥሎም ዮሴፍ የንጉሡ የፈርዖን እንደራሴ ለመሆን በቃ። በዚህ ዘመን ግብፅን ይገዙ የነበሩት የመካከለኛው መንግሥት ፈርዖኖች ነበሩ። በዚህ ዘመን በከነዓን አገር ረኃብ ተነሥቶ ነበርና፤ የሚሸመት እኽል ለመፈለግ የሸጡት ወንድሞቹ ከከነዓን ወደ ግብፅ መጡ። እሱም ወንድሞቹን ዐወቃቸው፤ የሚፈልጉትንም እኽል ሰጣቸው። የአባቱንም ሕይወት ጠይቆ ከተረዳ በኋላም ከአባታቸው ከያዕቆብና ከሚስቶቻቸው ጋራ ከከነዓን ወደ ግብፅ መጥተው እንዲቀመጡ ነገራቸው። ከዚህ በኋላ ከእግዚአብሔር ለአባታቸው ለአብርሃምና ለዘሩ የተሰጣቸውን አገራቸውን ከነዓንን ትተው ያዕቆብና ልጆቹ በድምሩ ፸ ነፍስ ሆነው ግብፅ መጥተው ተቀመጡ። ወደ ግብጽ የወረዱበት ጊዜ፣ በመጽሐፈ ኩፋሌ ሲቆጠሩ፣ ከፍጥረት 2172 ዓመታት አለፉ፣ ይህም ከክርስቶስ ልደት በፊት 1900 ዓመታት ያህል ነው። ዮሴፍ ካለፈ በኋላ፣ በአባይ ወንዝ አፍ ወይም በጌሤም ለትንሽ ጊዜ ለእጭታዊ (ለ13ኛው ሥርወ መንግሥት) ተገዥ 14ኛ ሥርወ መንግሥት ተነሣ፤ እነዚህ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ሲባሉ የዕብራውያን ዘመን በግብጽ ሊያብራራ ይችላል። ከሙሴ እስከ ዳዊት በግብፅ ፻ ዓመት ያኽል እንደ ተቀመጡ ዘራቸው በረከተና የግብፅን መንግሥት እማሥጋት ደረሱ። ስለዚህ በበረከቱበት በመጨረሻ ጊዜ የነበረው የግብፅ ንጉሥ በእስራኤሎች ላይ በኃዘን እስኪጮሁ ድረስ አገዛዝ አጸናባቸው። ይህ ጭቆና ሙሴ በተወለደበት ሰዓት ያህል ጀመረ። እግዚአብሔር ግን ለበረከት ትሆናላችው ብሎ ለራሱ አምልኮ የመረጣቸው ሕዝቦች ናቸውና ሥቃያቸውን ተመልክቶ አዘነላቸው። ሙሴም አድጎ ወደ ምድያም ሸሽቶ የያህዌን ራዕይ በደብረ ሲና ላይ አይቶ ሕዝቡ ከግብጽ እንዲያመልጡ ታዘዘ። በሙሴም አማካይነት በልዮ ልዮ ተአምራት ከግብፅ አወጣቸው። ፈርዖኑም ከግብጽ በር ስያባርራቸው ሥራዊቱ በታላቅ ተዓምር በቀይ ባሕር ጠፋ። የዚህ ፈርዖን መታወቂያ በሰፊ ተከረክሯል። ለምሳሌ ዳግማዊ ራምሴስ እንደ ነበር የሚያስቡ ብዙ አሉ። ሆኖም ይህ ፈርዖን የገዛ በ1200 ዓክልበ. ግድም ስለ ሆነ፣ ከዳዊት ዘመን በፊት ለእስራኤል ዘመነ መሳፍንት (በመጽሐፈ መሳፍንት) ከዘጸዓት በኋላ ጊዜው አይበቃም። በመጽሐፈ ኩፋሌ ቁጥጥር ከግብጽ ታሪክ ጋር ሲስማማ፣ ዘጸዓት የሆነው በ1661 ዓክልበ. ስለ ሆነ የጠፋው ፈርዖን መርነፍሬ አይ (ከ13ኛው ሥርወ መንግሥት) ይመስላል። በመርነፍሬ አይ ዘመን መጨረሻ፣ ዕብራውያን የወጡበት ዓመት፣ የግብጽ ኃይል እጅግ ደክሞ አንድ አሞራዊ ወገን «ሂክሶስ» ወይም 15ናው ሥርወ መንግሥት ወደ ግብጽ ስሜን ወረረ፤ እነዚህ ከከነዓን ስለ ደረሱ ብዙ ጊዜ ከእብራውያን ጋር ተደናግረዋል። ኢያሱ ወልደ ነዌ ከነዓንን እያሸነፈው፣ ሂክሶስ መላውን ግብጽ ያሸነፉ ተዋጊዎች ነበሩ፣ በ1548 ዓክልበ. ፈርዖኑ አህሞስ ሂክሶስን ከግብጽ አባረራቸው እንጂ ይህ የእብራውያን ዘጸአት አልነበረም። ለእስራኤል ወደ ፊትም የሚተዳደሩበትን ሕግ በሙሴ አማካይነት ሰጣቸው። ከዚያም በኢያሱ መሪነት የከነዓንን ነገሥታት አሸንፈው ለአባታቸው ወደ ተሰጠው ወደ ከነዓን አገር ገቡ። በአብርሃምና በያዕቆብ ጊዜ ያንድ የትልቅ ሰው ቤተሰብ ብቻ የነበሩት አሁን ግን ከያዕቆብ እስከ ሳሙኤል ድረስ ፷፻ ዓመት በሚያኽል ጊዜ ውስጥ በርክተው በበረቱባቸው ጊዜዎች መንግሥት ለማቆም በቁ። መጽሐፈ መሳፍንት እንደሚተርክ፣ በሌሎች ወቅቶች በአረመኔ ጎረቤታቸው በአሕዛብ ጣኦታት ከተሳሳቱ በኋላ፣ አይሁዶች ለጊዜ ተገዥ ይሆኑ ነበር። በየተራ ለሶርያ፣ ለሞአብ፣ ለአሞን፣ ለምድያም ወዘተ. ይገዙ ነበር፣ እያንዳንዱም ጊዜ ዕብራውያን ወደ እግዜር በተመለሱበት ወቅት የሚያድናቸው ፈራጅ ወይም አለቃ ይልካቸው ነበር። ጎቶንያል፣ ናዖድ፣ ዲቦራና ባራክ፣ ጌዴዎንም በዚህ አይነት ነበሩ፣ የአረመኔ ሃይሎችን ያሸንፉ ነበር። በነዚህም ክፍለዘመናት በሥነ ቅርስ በተገኙት በሌሎች ታሪካዊ ሰነዶች እንደሚታወቅ፣ «ሃቢሩ» ወይም «አፒሩ» የተባለ ብርቱ ወገን ከከነዓናዊ ጎረቤቶቻቸው ጋራ ይታገሉ ነበር፤ ሆኖም የነዚህ «ሃቢሩ» መታወቂያ ለዘመናዊ ምዕራባውያንና አይሁዳውያን ሊቃውንት የ«ሚኒማሊስም» (ክህደት) ፍልስፍና ተከታዮች ስለ ሆኑ አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል። ከጌዴዎን ቀጥሎ አቢሚለክ ለሦስት ዓመታት (1252-1249 ዓክልበ. ያህል) የእስራኤላውያን አምባገነን በሴኬም ተደረገ። በእርሱ አስተዳደር ግን ሃይማኖታቸው የአረመኔ ጣኦት በአልብሪት አምልኮት ሆነ። መጨረሻውም በእርስ በርስ ጦርነት ደረሰ (መሳፍንት 9)። በሚከተሉት ፈራጆች ዘመን ዕብራውያን በተለይ በገለዓድና ኤፍሬም ሠፈሮች ይጠቀሳሉ እንጂ መላውን አገር እንዳልያዙ ይመስላል። በ1155 ዓክልበ. ግን እንደገና ፍልስጥኤም በርቶ እስራኤልን ይገዛ ጀመር። በ1135 ዓክልበ. በፍልስጥኤማውያን ሥር እየቆዩ ሶምሶን የእስራኤላውያን አለቃ ሆነ። በ1115 ዓክልበ. ኤሊ የእስራኤል ፈራጅ ሆነ። በ1076 ዓክልበ. ፍልስጥኤማውያን ታቦትን ማረኩ፤ በሚከተለው አመት ግን ሳሙኤል አስመለሰው። ስለዚህ በመጀመሪያ ጊዜ በነጌዴዎን፤ በነሶምሶን በመሳፍንቱ፤ ከዚያም በነኤሊ፤ በነሳሙኤል በካህናቱ ሲተዳደሩ ቆይተው በመጨረሻ እንደ ጎረቤቶቻቸው እንደ ፍልስጥኤማውያን፤ እንደ ሞዓባውያንና እንደ አሶራውያን «ንጉሥ» ይደረግልን ብለው ጠየቁና በእግዚአብሔር ፈቃድ በ1055 ዓክልበ. ሳሙኤል ሳኦል የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን አደረገ። ከዳዊት እስከ ባቢሎን ምርኮ ከዚያም ዳዊት ቀጥሎም ልጁ ሰሎሞን ነገሠ። በዳዊትና በሰሎሞን ዘመነ መንግሥት የእስራኤል ልጆች መንግሥታቸው ታላቅ መሆኑ በሁሉ ዘንድ ታወቀ። እነዚህ የእስራኤል ዘሮች ምንም እንኳን ቀድሞ በግብፅና በሲና በረሓ በኋላም በአገራቸው በከነዓን ሳሉ አንዳንድ ጊዜ አብረው በአሉት ሕዝብ ልማድና አምልኮ እየተዋጡ ጣዖት ማምለካቸው ባይቀር ከአብርሃም ጀምሮ እስከዚህ እስከ ሰሎሞን መንግሥት ድረስ፤ ከሰሎሞን ጀምሮም እስከ ዛሬ ድረስ በአንዱ በእግዚአብሔር ያመልካሉ። በሰሎሞንም ጊዜ ለእግዚአብሔር ትልቅ ቤተ መቅደስ ተሠራ። ስለዚህ የእውነተኛው እግዚአብሔርና የነሱም የዳዊትና ይልቁንም የሰሎሞን ስም በዓለም ታወቀ። ከክርስቶስ ልደት በፊት በሺ ዓመት ላይ ንግሥታችን ንግሥተ ሳባ የሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ይሁዳ ከተማ ወደ ኢየሩሳሌም የሔደቸው በዚህ ምክንያት ነው። ነገር ግን ከዚያ ወዲህ የተነሡት የሰሎሞን ተከታዮች አንዳንድ ነገሥታት የጎረቤቶቻቸውን የጢሮስንና የሲዶናን የባቢሎንንም አማልክት ብኤልንና ሞሎክን እያመለኩ እግዚአብሔርን አሳዘኑት። አንዱ ንጉሥ ተነሥቶ ለጣዖት አትስገድ አታምልክ፤ የሰገድህ አንደ ሆነ በአሕዛብ እጅ ትወድቃለህ የሚለውን የኦሪትን ቃል በካህናቱና በነቢያቱ አፍ ለሕዝቡ እያስነበበ ጣዖታቱን እንዲያጠፉና ሕዝቡ እውነተኛውን እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልክ ሲያደርግ፤ አንዱ ንጉሥ ደግሞ የማይታየውን እውነተኛውን እግዚአብሔርን ከማምለክ የሚታየውን ሐሰተኛውን ጣዖት ማምለክ ስለ መረጠና ሕዝቡም ስለ ተከተለው እስራኤል ከአምላካቸው ከእግዚአብሔር ተጣሉ። የውድቀታቸውም ዋዜማ ሲሆን ወደ ሁለት መከፈል ጀመሩ። ከሙሴ ጀምሮ እስከ ሰሎሞን ድረስ በ፩ መሪ ይተዳደሩ የነበሩት አሁን በሮብዓም ዘመን ወደ ሁለት ተከፈሉና ዐሥሩ ነገዶች ከኢየሩሳሌም በሰሜን በኩል ያለውን ሰማርያን ያዙ። የመጀመሪያውም ንጉሣቸው ኢዮርብዓም ሆነ። ሁለቱ የይሁዳና የብንያም ወገኖች በታችኛው በዚሁ በኢየሩሳሌም ቀርተው ለየብቻ ይተዳደሩ ጀመር። ስማቸውም የላይኛው የእስራኤል መንግሥት የታችኛው የይሁዳ መንግሥት ይባል ጀመር። እነዚህ ወደ ሁለት የተከፈሉት መንግሥታት አንዳንድ ጊዜ እየተጣሉ እርስ በራሳቸው ሲዋጉ፤ አንዳንድ ጊዜ እየተፋቀሩ አንድ ሆነው የእስራኤልን መንግሥት ጠላት አሶርን የይሁዳን መንግሥት ጠላት ባቢሎንን ሲወጉ ብዙ ዘመን በነጻነት ቆዩ። ከዚህ ቀጥሎ ግን ነፃነታቸው በአሶርና በባቢሎን ተደምስሶ በሰማርያ ከነገሡት ነገሥታት እነአክዓብ (አሐብ) በይሁዳ ከነገሡት እነሮብዓም፤ እነምናሴ «እኔ ነኝ አምላካችሁ ከባርነት ቤት ከምድረ ግብፅ ያወጣኋችሁ፤ ከኔ በቀር ለሌሎች አማልክት አትስገዱ» ያለውን ችላ እያሉ ሞሎክንና ብዔልን እያመለኩ ስለ አስቸገሩት፤ በወሰናቸው ያሉት በእርሱ የማያመልኩት የአሶርና የባቢሎን መንግሥታት እንዲያይሉባቸው አደረገ። ስለዚህ በሰሜን ያለውን የእስራኤልን መንግሥት አሶራውያን፤ በደቡብ በኩል ያለውን የይሁዳን መንግሥት ባቢሎናውያን በጦርነት ደመሰሱት። በሰሎሞን ጊዜ አምሮ የተሠራውም ቤተ መቅደስ ፈረሰ። የዚህ ቤተ መቅደስና የነገሥታቱም መሣሪያ ከነገሥታቱና ከሕዝቡ ጋራ በምርኮ ወደ ባቢሎን ተጋዘ። ወደ ኢየሩሳሌምም ከባቢሎን ከአሶር ከሰማሪያ ድብልቅ ዘሮች ከሰሜን፤ የኤዶምያስ ሰዎች ከደቡብ እየመጡ በየቀኑ ተሰደዱበት። ከባቢሎን ምርኮ እስከ ኢየሱስ ልደት እንግዲህ እሰከ አሁን ድረስ ምንም እንኳን በየስፍራቸው የሰዎቹ መኖር የታወቀ ቢሆን ፋርሶችም ግሪኮችም ሮማውያንም ታናሽ እስያንና የአፍሪካን ሰሜን ወረው ገና በገናንነት አልተነሡም። ነገር ግን ከኋላ ከረጅም ጊዜ በግምት ከ፬ ሺሕ ዓመት ጀምሮ እስከ አሁን እስከ ፮ኛው መቶ ዓመት ድረስ ከክርስቶስ ልደት በፊት የታወቁም ሥልጣኔም ኃይልም ያላቸው ግብፅ፤ አሶር፤ ባቢሎን፤ ኢትዮጵያ (ናፓታ)፤ ህንድ፤ ቻይና ናቸው። ነገር ግን በኋላ የታናሽ እስያን አገሮችና ግብፅን እስራኤሎችን ጭምር ቀጥቅጦ የገዛውን በነናቡከደነጾር ጊዜ የገነነውን የባቢሎንን መንግሥት የሚጥል የፋርስ መንግሥት ተነሣ። ከፋርስ በፊት ጎረቤቱ የሜዶን (ሚድያ) መንግሥት ለጥቂት ዘመን አይሎ ነበር። እስከ ባቢሎንና እስከ አሶር እስከ ኢየሩሳሌምም ደርሶ ነበር። ፋርስንም የራሱ ግዛት አድርጎት ነበር። ነገር ግን ፋርሶች ጊዜ ሲመቻቸው ከውስጣቸው ቂሮስ የሚባለውን ብልኅ ንጉሥ ባነገሡ ጊዜ የሜዶንም የአሶርም የባቢሎንም ትልቅነት ወደ ውድቀት ማዘንበል ጀመረ። ቂሮስ ከክርስትና በፊት በ፭፻፶ ዓመት በፋርስ ላይ ነገሠና መጀመሪያ የሜዶንን ቀጥሎ የልድያን መንግሥት አሸንፎ ያዘ። ከዚያም በናቡናኢድ ዘመነ መንግሥት ትልቁን የባቢሎንን ከተማ በ፭፻፴፰ ዓመት ከቦ አስጨነቀ። በመጨረሻም በጦር ኃይል አሸንፎ ያዘና ትልቁን የባቢሎንን ግዛት የፋርስ የአውራጃ ግዛቱ አደረገው። ከዚህ በኋላ በናቡከደናጾር ጊዜ በምርኮ የሄዱት የኢየሩሳሌም (የእስራኤል) ሹማምንት ተፈትተው ሁሉም ተሰብስበው ድል አድራጊው ቂሮስ ፊት በቀረቡና ባያቸው ጊዜ አዘነላቸው። ስለዚህ ምርኮኞቹ ፳ኤሎች አለቆቻቸውን ዕዝራን ነሕምያን ዘሩባቤልን ይዘው በነፃነት ወደ አገራቸው ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመለሱ ፈቀደላቸው። ከኢየሩሳሌም ቤተ መንግሥትና ከቤተ መቅደስም ተዘርፎ በባቢሎን ከተማ ለጊዜው የተገኘውን ንዋየ ቅድሳት ይዘው ሄደው የፈረሰውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መልሰው እንዲሠሩ አዘዛቸው። ከራሱም እርዳታ ጨመረላቸው። እስራኤሎችም ቂሮስን ተሰናብተው በሹማምንት በነዘሩባቤል በሊቀ ካህናቱም እየተመሩ በደስታ ወደ አገራቸው ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው የከተማውንና የቤተ መቅደሱን ሥራ ጀመሩ። ሥራውንም እጅ በእጅ ብለው ቅጥሩን ሠርተው አዳረሱት። ዳሩ ግን በመካከሉ የሚያሳዝን ነገር መጣ። «እነዚህ ሰዎች ከተማቸውንና ቅጥራቸውን ሠርተው ከፈጸሙ በኋላ አይታዘዙልህም፤ የቀድሞ ታሪካቸውንም ስንመረምር አዋኪ ሰዎች መሆናቸውን ተረድተናል» ብለው ነገረ ሠሪዎችና የፋርስ መንግሥት ተመልካቾች ለንጉሡ ላኩ። ንጉሡም ምንም ደግና ብልኅ ቢሆን በእንደዚህ ያለ ዘውዱንና ገዥነቱን በሚያሠጋ ነገር መገንገኑ አይቀርምና ሥራው ይቁም የሚል ትእዛዝ አስተላለፈ። ቢሆንም በቂሮስም በዳርዮስም ጊዜ ሲከለከልም ሲፈቀድም በቀን ብዛት የኢየሩሳሌም ከተማና ቤተ መቅደስ ተሠርቶ አለቀ። ይህ ሁሉ በብሉይ ኪዳን በመጽሐፈ ነገሥትና በመጽሐፈ ዕዝራ በመጽሐፈ ዜና መዋዕል፤ በመጽሐፈ መቃያንና በዜና አይሁድም ተጽፏል። የፋርስ መንግሥት በቂሮስና በነዳርዮስ ዘመን ቅልቅ የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሆኖ እስከ ፫፻፴፬ ዓመት ድረስ ከቆየ በኋላ በዚህ ዘመን ከመቄዶንያ (ግሪክ) ትልቁ እስክንድር ተነሥቶ ጦሩን ይዞ ከመጨረሻው ከፋርስ ንጉሥ ከዳርዮስ ፫ኛ ጋራ ተጋጥሞ አሸንፏል። እስክንድርም የዳርዮስን ጦር ካሸነፈ በኋላ የፋርስና የግዛቱ የባቢሎን የአሶር የፓለስቲን የግብፅ ባለቤት ሆኖ፤ እስከ ህንድ ወንዝ ድረስ ገፍቷል። እስክንድር በነገሠ በ፲፫ በተወለደ በ፴፫ ዓመቱ ስለ ሞተ ግዛቱን «ዲያዶክ» የሚባሉት የጦር አለቆች ተከፋፍለው እስከ ሮማውያን መምጣት ድረስ ገዝተዋል። በፓለስቲን ያሉት እስራኤሎች ከባቢሎን ወደ ፋርስ፤ ከፋርስ ወደ ግሪክ (ከገዥ ወደ ገዥ) ከዚያም ወዲህ ቶሎሜውስ (በጥሊሞስ) በሚባሉት በግብፅ ገዥዎች ቀጥሎ ደግሞ ሴሌውሲድ በሚባሉት በሶርያ ነገሥታት ውስጥ ጥገኛም ተገዥም እየሆኑ ከክርስቶስ ልደት በፊት የሁለቱንና የአንደኛውን መቶ ዓመት ጊዜያቸውን አሳለፉ። ቶሎሜውስና ሴሌውኩስ የሚባሉት የትልቁ እስክንድር ፪ የጦር አለቆች ነበሩ። እስክንድር ከሞተ በኋላ ቶሎሜውስ በግብፅ ነገሠና ቶሎሜይ የተባለውን፤ ሴሌውኩስ በአሶርና በባቢሎን ነግሦ ሴሌውሲድ የተባለውን ቤተ መንግሥት (ዲናስቲ) የመሠረቱ ናቸው። ከዚህ በኋላ ሮማውያን ከኢጣሊያ ተነሥተው እነሺፒዮኔ የአፍሪካን፤ ሰሜን፤ እነማሪዮ እነቼዛሬ ኦታቪያኖ የፈረንሳዊን የኤስፓኝን የእንግሊዝን (ጋልያና ብሪታንያን ኤስጳንያን)፤ እነሲላ እነፓምፔዎ የባልካንን አገሮችና የታናሽ እስያን መንግሥታት ሲወሩ ፓምፔዎ (ዮሐንስ መደብር ፉምፍዮስ የሚለው) እንደ ኤውሮፓ አቆጣጠር በ፷፪ ዓመት ላይ ድል አድርጎ ፓለስቲንን ያዘ። ከዚህ በኋላ በ፳፱ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ሮማውያንን ካዩ ጁሊዎ ቼዛሬ አታቪያኖ የሚሉት በኋላ ግርማ ያለው ጠቅላይ አለቃ ለማለት «አውግስጦስ» የሚባል የማዕረግ ስም የተጨመረለት፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በዚሁ ይዞታ አውግስጦስ ቄሳር የምንለው በሮማ ነገሠ። ከአውግስጦስ ቄሳር ንጉሥ ቀደም ብሎ በዮልዩስ ቄሳር ጊዜ በሮማ የበላይ ገዥነት ውስጥ ትልቁ ሄሮድስ የሚባለው ንጉሥ ተብሎ ከሮማ ምክር ቤት በአርባ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ተፈቅዶ በይሁዳ (ፓለስቲን) ተሾሟል። ሄሮድስ የኤዶምያስ ተወላጅ ነው። የኤዶምያስም ዘር ከያዕቆብ ታላቅ ወንድም ከኤሳው ትውልድ የመጣ ነው ይባላል። ሄሮድስ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ የግሪክና የሮማን ሥልጣኔ በአገሩ ለማስገባት ፈቃደኛ ሆነ። በሮማ የነገሠውን አውግስጦስ ቄሳርንም ከልቡ ይወደው ነበርና በቀያፉ በታች በባሕር ዳር የምትገኘዋን ከተማ አሠርቶ ለእርሱ ስም መታሰቢያ እንድትሆን ቂሳርያ ብሎ ሰየማት። በዚህ ሁሉ ምክንያት ሄሮድስ በሮማውያን ዘንድ የታመነና የተወደደ ሆኖ በፓለስቲን በንጉሥነት ብዙ ጊዜ ቆየ። እንዲሁም ምንም እንኳን ባህሪዮና ምግባሩ እንደ ወገኖቹ እንደ ኤዶምያስ ቢሆን፤ ሃይማኖቱ ወደ እስራኤል የሚያደላ ስለነበር የአይሁድን ሃይማኖትና ልማድ ያከብርና ነበርና እነሱም እርሱን ይፈሩትና ያከብሩት ነበር። ዛሬ ግን በክርስቲያኖች ዘንድ ጌታችን የተወለደ ጊዜ ንጉሥ የሚሆን ሕፃን ተወለደ ማለትን ሰምቶ ከኔ በቀር ማን ንጉሥ ሊሆን ነው ብሎ ጌታችንን አብሮ ያገኘ መስሎት ብዙ ሕፃናት በማስፈጀቱ ለወዳጁ ለሄሮድያዳ ሲል የዮሐንስ መጥምቁን ራስ በማስቆረጡ እንደ ትልቅ ጨካኝና አመፀኛ የተቆጠረ ሰው ነው። ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ የሚገኘው የ፳ኤሎች ታሪክ ነው። የእስያ ታሪክ መጽሐፍ ቅዱስ
44524
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%88%BD%E1%8A%91%E1%8A%93%20%E1%88%95%E1%8C%8D%E1%8C%8B%E1%89%B5
የኤሽኑና ሕግጋት
የኤሽኑና ሕግጋት በሁለት ጽላቶች በ1937 እና 1939 ዓ.ም. በኢራቅ ተገኙ። ምናልባት 1775 ዓክልበ. አካባቢ እንደ ኤሽኑና ሕግ ፍትሕ ሆነው ወጡ፤ የትኛው ንጉሥ እንዳወጣቸው ግን እርግጥኛ አይደለም። ከነዚህ ሕገጋት ብዙዎቹ የሐሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ. ግድም) ይመስላሉ፤ እንዲሁም ብዙዎቹ በኦሪት ዘጸአት 21 እና 22 በሕገ ሙሴ (1661 ዓክልበ. ግድም) መልስ አገኙ። ሆኖም ከነዚህ ሕጎች መካከል ያላቸው ልዩነቶች ደግሞ ጥቂት አይደሉም። ሌሎችም ሕግጋት ነበሩ፤ ነገር ግን ጽሑፊ በፍርስራሽ ሆኖ በሙሉ ሊነበብ አይቻልም። ከተረፉት ሕግጋት መሃል፦ §1) ለአንድ ሰቀል (፱ ግራም ያህል) ብር መግዣው፦ 1 ጉር (300 ሊተር ያህል) ገብስ 3 ሊተር የሩስቱም ዘይት 12 ሊተር የሰሊጥ ዘይት 15 ሊተር ጮማ 40 ሊተር «የወንዝ ዘይት» 6 ምና (=3.24 ኪሎግራም) ሱፍ 2 ጉር ጨው 1 ጉር የድስት አመድ 3 ምና (1.62 ኪሎግራም) መዳብ 2 ምና (1.08 ኪሎግራም) የተሠራ መዳብ §2) 1 ሊተር የሰሊጥ ዘይት ለ30 ሊተር ገብስ መደበኛ ነው፤ 1 ሊተር ጮማ ለ25 ሊተር ገብስ፤ 1 ሊተር «የወንዝ ዘይት» ለ8 ሊተር ገብስ §3) የጋሪ ኪራይ ከነነጂው፣ ከነበሬው፦ 100 ሊተር ገብስ፣ ወይም 1/3 ሰቀል ብር፣ ለአንድ ቀን ይሆናል። §4) የመርከብ መጓጓዣ ኪራይ ለ1 ጉር ይዘት 2 ሊተር ገብስ ነው፤ <...> ሊተር የመርከበኛው ኪራይ ለአንድ ቀን ነው። §5) መርከበኛ ቸልተኛ ሆኖ መርከቡ ከሰመጠበት፣ የይዘቱን ዋጋ በሙሉ ይከፍላል። §6) ሰው አለግባብ የሌላውን ሰው መርከብ ከወሰደ፣ 10 ሰቀል ብር ይክፈል። §7) ምርቱን ያመረተው ዋጋ 20 ሊተር ገብስ፣ ወይም 12 ቅንጣት ብር (0.6 ግራም) ይሆናል። §8) ያመነሸው ዋጋ 10 ሊተር ገብስ ነው። §9) ሰው ለሠራተኛ ምርቱን ለማምረት ፩ ሰቀል ብር ከሰጠው፣ ሠራተኛው ግን ሥራውን ካልጨረሰው፣ በሠራተኛው ላይ የ10 ሰቀል ብር ቅጣት አለ። §9 ሀ) የማጭድ ኪራይ 15 ሊተር ገብስ ነው፣ ለባለቤቱም ይመልስ። §10) የአህያ ኪራይ 10 ሊተር ገብስ፣ የነጂውም ኪራይ 10 ሊተር ገብስ፣ ለአንድ ቀን ይሆናል። §11) የሠራተኛው ኪራይ (ደሞዝ) 1 ሰቀል ብር እና ለሥንቁ 60 ሊተር ገብስ ለአንድ ወር ይሆናል። §12) ማንኛውም ሰው በዜጋ እርሻ፣ በሰብሉ ከተያዘ፦ በመዓልት ከሆነ 10 ሰቀል ብር ይክፈል። በሌሊት በሰብሉ የተያዘው፣ ይሙት በቃ። §13) ማንኛውም ሰው በዜጋ ቤት ውስጥ ከተያዝ፦ በመዓልት ከሆነ 10 ሰቀል ብር ይክፈል። በሌሊት በቤቱ የተያዘው፣ ይሙት በቃ። §15) ነጋዴው ብር፣ ገብስ፣ ሱፍ ወይም የሰሊጥ ዘይት ከባርያ እጅ አይቀበለም። §17/18) የሰው ልጅ የሙሽሪት ማጫ ብር ለአማቱ ካመጣ፦ (ሀ) ከዚያ ከሁለቱ አንዱ ካረፈ፣ አማቱ ማጫዋን ይመልስ፤ (ለ) ሙሽሪት ወደ ቤተሠቡ ከገባች፣ ከዚያም (ልጅ ሳይወለድ) ከሁለቱ አንዱ ካረፈ፣ ያመጣው ጥሎሽ አይወጣም፤ ትርፉን ብቻ ይወስዳል። §18 ሀ) ጥሎሹም ለ፩ ሰቀል ብር የ36 ቅንጣት (1.8 ግራም) ወለድ አገድ አለው፤ ለ፩ ጉር ገብስ የ40 ሊተር ወለድ አገድ አለ።. §19) የሚከፍለው ሰው በአውድማ ይቀበል። §22) ሰው በሌላ ሰው ላይ ምንም የእዳ ነገር ሳይኖረው፣ ሆኖም የሌላውን ገረድ ከያዘ፣ የገረድ ጌታ በአምላክ ይማል፣ «አንተ በኔ ላይ ምንም ነገር የለህም»፤ ገረዱን የያዘው ሰው እንደ ገረዲቱ ዋጋ ይክፈል። §23/24) ሰው በሌላ ሰው ላይ ምንም የእዳ ነገር ሳይኖረው፣ ሆኖም የሌላውን ገረድ ከያዘ፣ በቤቱም እንድትሞት ካደረገ፣ እርሱ ለገረዲቱ ጌታ ፪ ገረዶች ይተካ። §25) ሰው በአማቱ ቤት ከታጨ፣ አማቱ ግን በድሎት ልጂቱን ለሌላ ከሰጠ፣ የልጅቱ አባት ፪ እጥፍ የማጫዋን ብር ይመልሳል። §26) ሰው ለሴት ልጅ የማጫዋን ብር ካመጣ፣ ሌላ ግን ያለ ወላጆች ፈቃድ በግድ ከያዛት፣ የሕይወት ጉዳይ ነው፤ ይሙት በቃ። §27) ሰው ወላጆቿን ሳይጠይቅ ሴት ልጃቸውን ከያዘ፦ (ሀ) ከዚያም የሠርግ ሥነ ሥርዓትና ውል ካልፈጸመ፣ ለአንድ አመት ሙሉ እቤቱ ውስጥ ብትኖርም፣ «ሚስት» አትሆንም። (ለ) ከዚያም የሠርግ ሥነ ሥርዓትና ውል ከፈጸመ፣ «ሚስት» ነች። በሌላ ሰው ጭን ከተያዘች፣ ይሙት በቃ ጉዳይ ነው። §29) ሰው በጦርነት ጊዜ ከተማረከ፣ በሌላ አገር ለረጅም ጊዜ ከኖረ፣ ሌላ ሰው ደግሞ ሚስቱን አግብቶ ልጅ ከወለደችለት፣ ቢሆንም ሰውዬው በተመለሰበት ጊዜ ወደ ሚስቱ ሊመለስ ይችላል። §30) ሰው ከተማውን ከጠላ፣ ከሸሸ፣ ሌላ ሰው ደግሞ ሚስቱን ከወሰደ፣ ሰውዬው በተመለሰበት ጊዜ ምንም ይግባኝ ማለት የለውም። §31) ሰው የሌላውን ሰው ገረድ በወሲብ ከያዘ፣ 1/3 ምና (20 ሰቀል ወይም 180 ግራም) ብር ይክፈል፤ ገረዲቱም የጌታዋ ሆና ትቅር። §32) ሰው ልጁን ለአሳዳጊነት ከሰጠ፣ ለሦስት ዓመት ስንቅ በቂ ምግብ፣ ዘይትና ልብስ ካላቀረበለት፣ 10 ምና ለልጁ አሳዳጊነት ይክፈል፣ ልጁም ለርሱ ይመልሳል። §33) ገረድ ያለ ሕግ ልጇን ለሌላ ሴት ልጅ አሳዳጊነት ከሰጠችው፣ እሱም አድጎ ጌታው ካወቀው፣ ጌታው ይዞት ሊውሰደው ይችላል። §36/37) ሰው ንብረቱ እንዲጠበቅ አደራ ቢያኖር፣ አደራ ያለው ባልንጀራ ማንም ሌባ እቤቱ ሳይገባ ንብረቱ እንዲጠፋ ካደረገ፣ ባልንጀራው ንብረቱን ለሰውዬው ይተካል። ከቤቱም ቢሰረቅ፣ የባለቤት ማጣት ነው፣ ባለቤቱ በቤተ መቅደስ ለሰውዬው በአምላክ ይማል፦ «የኔና ያንተ ንብረት አንድላይ ጠፍተዋል፣ እኔ አልከፋሁም አልበደልኩም።» ይማልና ምንም ዕዳ አይሆንበትም። §39) ሰው ድሃ ሆኖ ቤቱን ከሸጠ፤ ገዢው በፈቃዱ በሚሸጥበት ቀን ባለቤቱ ሊገዛው ይችላል። §40) ማንም ሰው ባርያ፣ ገረድ፣ በሬ፣ ወይም ሸቀጥ ከገዛ፣ ለማናቸውም ዋጋ፣ ማን እንደ ሸጠው ሊያስረዳ ካልቻለ እርሱ እራሱ ሌባው ነው። §42) ሰው የሌላውን አፍንጫ ከቈረጠ፣ ፩ ምናን ይክፈል፤ ለዓይን፦ ፩ ምና፤ ለጥርስ፦ 1/2 ምና (፴ ሰቀል)፤ ለዦሮ - 1/2 ምና። ለጥፊ፦ 10 ሰቀል ብር ይክፈል። §43) ሰው የሌላውን ጣት ከቈረጠ፣ 2/3 ምና ይክፈል። §44/45) ሰው ሌላውን በጠብ ወደ ምድር ጥሎት እጁን ከሰበረ፣ 1/2 ምና ብር ይክፈል። እግሩን ከሰበረ፣ 1/2 ምና ይክፈል። §46) ሰው ሌላውን ከመታ ክሳዱን አጥንት ከሰበረ፣ 2/3 ምና ብር ይክፈል። §47) ሰው ሌላውን በጠብ ከጎዳው፣ 10 ሰቀል ብር ይክፈል። ) ሰው በጠብ የሌላ ሰው ልጅ መሞት ካደረገበት፣ 2/3 ምና ብር ይክፈል። §49) ሰው ከተሰረቀ ባርያ ጋር፣ ከተሰረቀች ገረድ ጋር ከተገኘ፣ ባርያ ለባርያ፣ ገረድ ለገረድ መተካት አለበት።: §50) ማንም ሹም ከዜጋ የሸሸውን ባርያ፣ የሸሸችውን ገረድ፣ የባዘነውን በሬ ወይም አህያ ወደ ኤሽኑና ካላመጣው ወይም ካላመጣት፣ በቤቱም ውስጥ ከጠበቀው፣ ከአንድ ወር በላይ ካለፈ፣ ቤተ መንግሥት በስርቆት ይከሰዋል። §51) የባርነት ምልክት ያለበት የኤሽኑና ባርያ ወይም ገረድ ከኤሽኑና በር ያለ ጌታቸው አይወጡም። §52) የመንገደኛ ባርያ ወይም ገረድ ወደ ኤሽኑና በር ገብቶ የባርነት ምልክት ይቀበላል፣ በጌታውም አደራ ይቆያል። §53) በሬ ወግቶ በሬን ከገደለ፣ ሁለቱ ባለቤቶች የደኅናውን በሬ ዋጋና የሞተውን በሬ ሬሳ በትክክል ይካፈሉ። §54/55) በሬ ተዋጊ ከሆነ፣ ኃላፊውም ለባለቤቱ ቢመሰክርለት፣ እሱ ግን በሬውን ባይጠብቀው፣ ሰውንም ቢገድል፣ የበሬው ባለቤት 2/3 ምና ብር ይክፈል። ባርያን ወግቶ ቢገድል፦ 15 ሰቀል ብር ይክፈል። §56/57) ውሻ ተዋጊ ከሆነ፣ ኃላፊውም ለባለቤቱ ቢመሰክርለት፣ እሱ ግን ውሻውን ባይጠብቀው፣ ሰውንም ቢገድል፣ የውሻው ባለቤት 2/3 ምና ብር ይክፈል። ባርያን ወግቶ ቢገድል፦ 15 ሰቀል ብር ይክፈል። §58) ግድግዳ ሊወድቅ ቢል፣ ኃላፊው ለባለቤቱ ቢመሰክለት፣ እሱ ግን ግድግዳውን ካልጠነከረ፣ ግድግዳውም ወድቆ የሰውን ልጅ ከገደለ፦ የሕይወት ጉዳይ ነው፤ በንጉሥ ድንጋጌ ነው።
49963
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%88%B5%20%E1%88%9E%E1%8B%B2
ዳሪዎስ ሞዲ
ከፐርሺያ የሚሳብ የዘር ግንድ ያላቸው በዜግነት እንግሊዛዊ በትውልድ ሕንዳዊ አባቱና ከኢትዮጵያዊት እናቱ በአዲስ አበባ ከተማ ራስ መኰንን ድልድይ አካባቢ በ1938 ዓ.ም.የተወለደው ዳርዮስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ነበር፡፡ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ትምህርቱን መከታተል ቢጀምርም በወቅቱ በነበረው የተማሪዎች ንቅናቄ ሳቢያ የቅርብ ጓደኛውና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት የነበረው ጥላሁን ግዛው መገደልን ተከትሎ የ ትምሕርቱን አቋርጦ ወጣ፥ በመካነየሱስ ቤተ ክርስቲያን ሥር የነበረውና በዓለም ሉተራን ፌዴሬሽን በሚረዳው የዘመኑ ታዋቂ የሬዲዮ ጣቢያ ብሥራተ ወንጌል ሬዲዮ በ1964 ዓ.ም. በመቀጠር ጣቢያውን ደርግ እስከ ወረሰበት ጊዜ ድረስ ሠርቷል፡፡ ድኅረ አብዮት በአብዮታዊት ኢትዮጵያ ድምፅና በብሔራዊ ሬዲዮ እስከ 1980ዎቹ መገባደጃ ድረስ በዜና አንባቢነት፣ በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራ ሲሆን፣ ጡረታ እስከወጣበት 1994 ዓ.ም. ድረስ ያገለገለው በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የውጭ ቋንቋ ዴስክ ነበር፡፡ ) የሚለውን ቃል ሕዝብ ሊረዳው በሚችለው ቃል በራሱ መንገድ ተርጉሞ "ቅስመ ተፈጥሮ መከላከያ ሰባሪ በሽታ" ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ሕዝብን ስለ በሽታው ያስተማረውም ይሄው ሙያተኛ ነበር፥ ለዚህ ውለታው ግን ሽልማት ቀርቶ ምሥጋና ሊደርሠው ቀርቶ ይብሱን "ያልተገቡ ቃላትን በመጠቀም" በሚል ከደመወዙ ሠማንያ ብር ተቀጥቷል። የሚባሉትን ያለ ተፈጥሯዊ የግንኙነት መንገድ በጽንሳቸው ልጅ የሚታቀፉ (ማሕጸን የሚያከራዩ ሴቶች) ጉዲፈቻ የሚል ኦሮሚፋ ቃል እና ጽንስ የሚለውን በማዋሃድ "ጽንሰ-ፈቻ" ብሎ የሰየመውም ዳርዮስ ነበር። ዳርዮስ ከቀደሙ የሙያ አባቶቹ አሃዱ ሳቡሬ፡ አሠፋ ይርጉ ብዙ እንደተማረ በዚህም ለንደን ሳይሆን ሎንዶን፡ ዋሺንግተን ሳይሆን ዋሽንግቶን ብሎ በመዘገብም ይታወቅ ነበር። ጋዜጠኛው ከሙያ አባቶቹ ያገኘውን ለራሱ ሳያስቀር ለተተኪዎቹ በማስተማር ብንያም ከበደ፡ ነጋሽ መሃመድ፡ ብርቱኳን ሐረገወይን፡ ሳምሶን ማሞ ዓይነቶቹን ሙያተኞች ምሳሌ ሆኗቸዋል። ጋዜጠኛ ዳርዮስ ሞዲ ሠኔ 13 ቀን 2007 በ68 ዓመቱ ሕይወቱ አልፏል፥ ዳርዮስ ሞዲ ባለትዳርና የሠባት ልጆች አባትም ነበር። ሠኔ 14 ቀን ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት በፈረንሳይ ጉራራ ጊዮርጊስ ቤተክርሥትያን የቀብር ሥነ-ሥርዓቱ ሲፈጸም የሙያ ልጁ ጋዜጠኛና የማስታወቂያ ባለሙያ ብንያም ከበደ እንዲህ የሕይወት ታሪኩን አንብቦታል፡- “ጋሽ ዳሪዮስ ጋዜጠኛ ብቻ ሳይሆን የጋዜጠኞች አባትም ነበረ። ይሄ ታሪክ ብቻ ሊሆን ይችላል። ነበር ቅርብ ነው። ነበር እያልን ዳርዮስን ብቻ ሳይሆን ሙያውንም አብረን እንቅበረው። በፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ፣ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ፎቶ ቤት ሞሪስ እልቪስን የከፈቱት የሚስተር ሞዲ ጉስታቭ ልጅ ነው፤ ዳሪዮስ ሞዲ። በትውልድ ፐርሺያዊ በዜግነት እንግሊዛዊ ከሆኑት ከሚስተር ጉስታቭ እና ከወ/ሮ አማረች መኩሪያ ታህሳስ 12 ቀን 1939 ዓ.ም እዚያው ራስ መኮንን ድልድይ አካባቢ ተወለደ። የድርሰትና የግጥም ዝንባሌ የነበረው ዳሪዮስ ሞዲ ማንበብ፣ ሁኔታዎችን በጥልቀት ማስተዋልና መመርመር የጀመረው ከልጅነቱ ጀምሮ ነው። በኢትዮጵያ ስር ነቀል ለውጥ እንዲመጣ ሲታገሉ ከነበሩት ተማሪዎች በተለይም ከጥላሁን ግዛው ጋር ለአንድ አላማ ተሰልፈው በእውቀት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ላይ ቢቆይም የጥላሁን ግዛውን መገደል ተከትሎ ድርጊቱን በፅኑ ካወገዙት አስር ጓደኞቹ ጋር የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ጥሎ ወጥቷል። ዘመኑም 1962 ዓ.ም ነበር። በወቅቱ በነበረው መንግሥት አመለካከቱ ያልተወደደለት ዳሪዮስ፣ ድፍን ሁለት ዓመት ሙሉ ስራ የሚቀጥረው አላገኘም ነበር። ይሁንና በግሉ የትርጉም ስራዎችን ይሰራ ስለነበር በ1964 ዓ.ም በብስራት ወንጌል ራዲዮ ጣቢያ ለመቀጠር ምክንያት ሆነው። ህይወቱ መስመር ያዘ፡- በመልካም ፀባይ እና ባህሪዋ የቁንጅና ጣሪያ ከሆነችው መሰረት ኃይሌ /መሳይ/ ጋር ትዳር መሰረተ። ትዳሩም ፀንቶ አራት ወንድ ልጆችን እና ሶስት ሴት ልጆችን አፈራ። ዳሪዮስ ሞዲ ለሬዲዮ የተፈጠረ ምሉዕ በኩልዔ የሆነ ጋዜጠኛ ነበረ። ተስምቶ የማይጠገብ፣ እያነበበ የሚስረቀረቅ የሬዲዮ ሞገድን የሚገዛ ባለግርማ ድምፅ የታደለው ዳሪዮስ ሞዲ፣ ከዜና ባህሪው ተነስቶ አነባነቡን የሚከተል እንከን አልባም ዜና አንባቢ ነበር። መንግሥታት በተለዋወጡ ቁጥር የሚሉት ጎልቶ ይደመጥላቸው ዘንድ የሚዲያው ልሳንና የድምፅ ሞገድ ዳሪዮስ ነበር። እንደየጊዜው የአዳዲስ ምዕራፍ መሸጋገሪያ ድልድይ ድምፅ ሆኖም አገልግሏል። እስከ ዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ሚዲያ ስራ ውስጥ እንደ ዳሪዮስ አይነት የትርጉም ጌታ አልተገኘም። ዳሪዮስ ዘንድ በይመስለኛል እና ይሆናል በሚል አቻ ትርጉም አይገኝም። የቀደምት አባቶቹን መዝገብ እየፈተሸ፣ ለዘመናዊው አለምም እንዲስማማ የራሱንም የትርጉም መንገድ እየፈለገ የሚማስን የቃላት ዲታ እና ታላቅ ሙያተኛ ነበር። የራሱን ትርጉም የሕዝብ ቋንቋ ማድረግ የቻለ፣ የቋንቋ ምሁራንም ደግመው ደጋግመው የሚመሰክሩለት የትርጉም መምህር ነበር። አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ጀርመንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጣሊያኒኛ የመተርጎም ብቃት የመነጨው ካልተቋረጠ የንባብ ብቃቱ ነው። ስራው ላይ እንዳቀረቀረ እስከወዲያኛው ያንቀላፋው ይህ ሰው በቁሙ አስታውሶ፣ ሙያዊ ልቀቱን መዝኖ መሸለም ባልተለመደበት ሀገር እንደዋዛ ኖሮ ማለፉን ለምናውቅ ለኛ የእግር እሳት ነው። በብስራተ ወንጌል ሬዲዮ ጣቢያ የጀመረው የሬዲዮ ጋዜጠኝነት ሕይወቱ በኢትዮጵያ ሬዲዮ እና በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ለ30 ዓመታት ቢቀጥልም ይከፈለው የነበረው ደሞዝ የሰውየውን አስደናቂ ችሎታና የሙያ ልቀት የሚመጥን ቀርቶ ለወር አስቤዛ የማይበቃ ነበር። እንዲህም ሆኖ ህይወት ለዳሪዮስ ሬዲዮ ነው። ጡረታም ወጥቶ የናፈቀውን ሬዲዮ ለተወሰነም ጊዜ ቢሆን በሸገር እና በሬዲዮ ፋና ቀጥሎበት ቆይቷል። ዳሪዮስ ሞዲ ወር ጠብቆ ከሚያገኘው ከሶስት አሃዝ ባልበለጠ ደሞዝ ራሱን እና ቤተሰቡን ለማስተዳደር ቢቸገርም ያን ወርቃማ ድምፁን ግን ለማስታወቂያ ለማዋል፣ ማስታወቂያ ሊሰራበት ግን ፈቃደኛ አልነበረም። ዜና ላይ የሚሰማ ድምፅ እንዴት ሆኖ ሸቀጥ ይተዋወቅበታል ሲል ይሞግታል። ይህ በራሱ የሙያውን ሥነ-ምግባር መጣስ ነው ሲል ለሙያው መርህ እና ልዕልና አጥብቆ ይከራከራል። የመጨረሻዎቹ ሶስት ዓመታት ለዳሪዮስ ጥሩ አልነበሩም። ለዘመናት ማልዶ ከስራው ገበታው የማይታጣው ዳሪዮስ ህመም ደጋገመው። እንደ ልብ መተንፈስ ተሳነው። በኦክሲጅን እየተረዳ ቆየ። ዳሪዮስ የልብ ትርታው ቀጥ የምትል የምትመስለው ኦክሲጅን ሲያጣ ብቻ አልነበረም። ካላነበበና ዜና ካልሰማ እስትንፋሱ ያለ አይመስለውም። ጋሽ ዳሪዮስ ሰውን ቶሎ የማይቀርብና ከቀረበም የእድሜ ልክ እውነተኛ ወዳጅ የሚሆን፣ ትሁት ደግ እና እውቀቱን ያለ ስስት የሚሰጥ ታማኝ ሰው ነበር። እንደው በቀዝቃዛው በክረምቱ ሰሞን እንከተላለን አንድ ጎበዝ ቀድሞን አይ ጉድ መፈጠር ለመሰነባበት ዳሪዮስን መቼም ማንም አይደርስበት ሮጥን ሮጥን የትም አልደረስንም ማን ይከተለዋል ውድ ዳርዮስን ብለን ለመሰነባበት ከእግዚአብሔር አስገራሚ ስራ አንዱን እንደ ማሳረጊያ እንይ። ለ43 ዓመታት ከጎኑ ያልተለየችው፣ ለትዳሯም ለልጆቿም ህልውና የደከመችው፣ ልጆቿ እንኳን አይተዋት ስሟ ሲጠራ የሚንሰፈሰፉላት መሳይ፣ ልክ የዛሬ አራት ወር ከሁለት ቀናት ታማ አርብ እለት ሆስፒታል ገባች። ዳሪዮስም ለመጨረሻ ጊዜ ሆስፒታል የገባው በዕለተ አርብ ነበር። አርብ ለቅዳሜ አጥቢያ ከሌሊቱ 11 ሰዓት በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ባለትዳሮቹ ነፍሳቸው ተለየች። ልክ እንደዛሬው በዚህ ስፍራ መሳይን ሸኘናት። ዳሪዮስ ተከተላት። አርብ፣ ቅዳሜ እሁድ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ይህችን አለም ተለዩ።” መደብ :የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች
48546
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%88%8A%E1%8A%AD%20%E1%88%86%E1%88%B5%E1%8D%92%E1%89%B3%E1%88%8D
ሚኒሊክ ሆስፒታል
ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል በአገሪቱ የህክምና አገልግሎት ታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ ነው። በታሪክ ሲነገር የሚሰማው የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ምስረታ ጊዜና ለበዓሉ የታተመ መጽሄት ላይ የሰፈረው መረጃ የሚገልጸው የተቋቋመበት ወቅት ለየቅል ነው። ሆስፒታሉ የተሰየመው በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ነው፡፡ የግንባታ ሥራው ከ1890ዓ.ም እስከ በ1891ዓ.ም ተከናውኖ የተወሰኑ ክፍሎቹ ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ ሙሉ ቁመና የያዘው ደግሞ ከአስር ዓመት በኋላ በ1902ዓ.ም ነው፡፡በዚህ መልኩ የህዝብ ጤናን ለመጠበቅ የተመሠረተው ሆስፒታል በረጅም ጊዜ የአገልግሎት ዘመኑ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች እየተስፋፉ መጥተዋል፡፡የተገልጋዩም ቁጥር ጨምሯል፡፡ይሁን እንጂ ሆስፒታሉ በሀገሪቷ ብቸኛ በመሆኑ የህክምናውን ጫና ተሸክሞ ነው ያለፈው ማለት ይቻላል፡፡ ከምስረታው ጀምሮ ማስፋፊያዎች ባለመከናወናቸው፣ በቂ በሆነ የሰው ኃይል ባለመደራጀቱና በተለያዩ ተጽዕኖዎች ውስጥ እንዲያልፍ መገደዱ ለውጡን አዝጋሚ አድርጎታል፡፡ ሆስፒታሉ 62ሺ ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ቢሆንም ባዶ መሬቱን በአግባቡ አልተጠቀመበትም፡፡ የህክምና አገልግሎት የሚሰጥባቸው ክፍሎችም በተበታተነ ቦታ ነው የተገነቡት፡፡ ይሄም ሆስፒታሉን ለአገልግሎት ምቹ እንዳይሆን አድርጎታል፡፡ የአገልግሎት ዘመናቸው ረጅም ከመሆኑ ጋር ተያይዞም የክፍሎቹ ጣሪያ የሚያፈሱ፣ ግድግዳቸውና ወለላቸውም ያረጁ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ ለረጅም ጊዜ እድሳት ስላልጎበኛቸው አገልግሎቱን ጎዶሎ አድርጎታል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሆስፒታሉ በሀገሪቷ ፈር ቀዳጅ ቢሆንም እስካሁንም የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አልነበረውም፡፡ በዚህ ምክንያት ይዞታውንና ደህንነቱን ለማስጠበቅ ተቸግሮ ቆይቷል፡፡ በሆስፒታሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ይስተዋሉ የነበሩትን በርካታ ችግሮች ለማቃለል ከ2001ዓ.ም ወዲህ በአይነት፣ በመጠንና በጥራት ለመለወጥ ጉዞ ጀምሯል። በአመራሩና በፈጻሚው ተነሳሽነት የሚገለጹ የለውጥ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸው ይነገራል፡፡ ያልነበረውን ይዞታ ካርታ ከማግኘቱ በተጨማሪ የሆስፒታሉንም አጥር በግንብ አጥሯል፡፡ አስር ነባር የህክምናና የተለያዩ አገልግሎት መስጫ ክፍሎች እድሳት ተደርጓል፡፡ከዚህም ባለፈ 356 የህሙማን አልጋዎችን የሚይዝ ዘመናዊ የህክምና መስጫ ባለ ሰባት ፎቅ ህንፃ አስገንብቷል፡፡እነዚህ ሁሉ እንቅስቃሴዎች የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት መስጠቱን እንደሚያሳይ ተገልጿል፡፡ ሆስፒታሉ በእነዚህ ሁሉ ለውጦች ታግዞ የምስረታ በዓሉን ሲያከብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በጡረታ የተገለሉ የሆስፒታሉ ሠራተኞችና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታዳሚ ሆነዋል፡፡ የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ክበበው ወርቅነህ እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአይንና የአስክሬን ምርመራ አገልግሎቱ የታወቀ ነው፡፡ በተለይም በአስክሬን ምርመራ ብቸኛው ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ባለፉት ረጅም ዓመታት ጠቅላላ ህክምና፣ ከአንገት በላይ፣ የውስጥ ደዌ፣የነርቭ የአጥንትና የጥርስ የህክምና አገልግሎቶችን በመስጠት ህሙማንን ሲረዳ ቆይቷል፡፡ አዲሱ የማስፋፊያ ህንጻ መገንባታ ደግሞ አገልግሎቱን በተሻለ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ አስችሎታል፡፡ከዚህ በፊት ይሰጡ ያልነበሩ የህናቶች የድህረና የቅድመ ወሊድ ክትትሎችና የማዋለድ፣ እንዲሁም የህጻናት የህክምና የኩላሊት እጥበት አገልግሎቶችን ለመጀመር አስችሎታል፡፡ ሆስፒታሉ በውስጥ አደረጃጀቱም ተለውጧል፡፡ ወቅቱ የሚጠይቀውን ዘመናዊ የህክምና መስጫ መሳሪያዎች አሟልቷል፡፡ ሙያቸውን አክብረው የአገልጋይነት ስሜት ያላቸው ሙያተኞች ለማፍራትም የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ እራሱን ለለውጥ አዘጋጅቷል፡፡ ሆስፒታሉን ጽዱና ምቹ በማድረግ በኩል ቀድሞ ከነበረው ኋላቀር ተገልጋይ ተኮር የአገልግሎት አሰጣጥ በመላቀቅ ዘመናዊ የሆነ የሆስፒታል አገልግሎት ሥርዓት ለመከተል ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡ እንደ አቶ ክበበው ገለጻ፤ ሆስፒታሉ በተመላላሽና ተኝቶ ህክምና በሚሰጠው አገልግሎት ለተወሰኑ ህሙማን ብቻ ነበር አገልግሎቱን ሲሰጥ የቆየው፡፡ ህሙማንም ተራ በመጠበቅ ይንገላታሉ፤ በተለይም ደግሞ በተኝቶ ታካሚዎች ላይ ችግሩ የከፋ ነበር፡፡ ወረፋ በመጠበቅ የሚሞቱም ነበሩ፡፡አሁን በተደረገው ማስፋፊያ ግን ቁጥራቸው በቀን እስከ 500 የሚደርስ ተገልጋዮችን ለማስተናገድ አቅም ተፈጥሯል፡፡ለተኝቶ ታካሚዎችም እድሉን ማስፋት ተችሏል፡፡ የሆስፒታሉ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ይክፈለው ወልደመስቀል እንዳብራሩት፤ ከሦስት አመታት በፊት ከ50 በታች የነበረው የሆስፒታሉ የመኝታ አገልግሎት ወደ 75 በመቶ አድጓል፡፡ በዚህም ውስንነት የነበረበትን የቀዶ ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል ተችሏል፡፡ የአደረጃጀትና የማስተካከያ እርምጃዎች እንዲወሰዱ በቦርዱ በኩልም ከፍተኛ ጥረቶች ተደርገዋል፡፡የአንድ ለአምስት የለውጥ ሠራዊት አደረጃጀትም ለለውጡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል፡፡ ሆስፒታሉ በአሁኑ ጊዜ ከ600 በላይ በሚሆኑ የህክምናና የአስተዳደር ሠራተኞች ተደራጅቷል ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው በበኩላቸው፤ በከተማዋ የሚገኙት አብዛኞቹ ሆስፒታሎች ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ያስቆጠሩ መሆናቸውን በማስታወስ በእርጅና ምክንያት አገልግሎታቸው ተደራሽ ሳይሆኑ መቆየታቸውን ይናገራሉ። በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ችግሩን ለመቅረፍ በተለይ ከ2001ዓ.ም ጀምሮ ለለውጥ በመነሳሳት ከፍተኛ በጀት መድቦ የማስፋፊያና አዳዲስ ግንባታዎችን ጀምሯል፡፡አቶ አባተ «የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልም አንዱ ማሳያ ይሆናል» ብለዋል፡፡ እንደ ምክትል ከንቲባው ገለጻ በከተማው በሌሎች አራት ሆስፒታሎችም ተመሳሳይ የማስፋፊያ ሥራ ተከናውኗል፡፡ በዚህ ዓመት በኮልፌ ቀራኒዮ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶና ቦሌ ክፍለ ከተሞች አዳዲስ ሆስፒታሎች ይገነባሉ፡፡ በየወረዳው አንድ ጤና ጣቢያ እንዲገነባ በተያዘው እቅድም አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅትም 93 ያህል ጤና ጣቢያዎች ለመገንባት ተችሏል፡፡ ከ2000ዓ.ም በፊት በከተማው የነበረው የጤና ጣቢያ 24 ብቻ ነበር፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በጤናውና በተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎች ያደረገውን ጥረት በመልካም አስተዳደር ላይ የሚስተዋሉትን ችግሮች በመፍታት ተመሳሳይ ጥሩ ውጤት ለማስገኘት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚንቀሳቀስ ነው የተናገሩት፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ከሰተብርሃን አድማሱ እንደገለጹት፤ የህክምና አገልግሎቱን ከፍ ለማድረግ መንግሥት የተለያዩ የማሻሻያ እርምጃዎችን ወስዷል፡፡ በጤናው ዘርፍ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አራት ዋና ዋና ግቦች ተቀምጠዋል፡፡ የመጀመሪያው ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ ድርሻ አላቸው ተብለው ከተቀመጡት ግቦች አንዱ በሀገር ደረጃ ንቅናቄ መፍጠር ነው። ከገንዘብ ይልቅ ሙያው የሚጠይቀውን ህይወት ለማትረፍ ቅድሚያ የሚሰጥ ርህራሄ ያለው የህክምና ባለሙያ ለማፍራት እንደሚሰራም ጠቁመዋል፡፡ ሁለተኛው ዕቅድ መረጃን መሠረት ያደረገ አገልግሎት እንዲኖር ማስቻል ነው፡፡ ቁጥሩ የሚልቀውን የህመም አይነት ከመለየት ጀምሮ የመድኃኒት ፍላጎትና የግብአት አቅርቦት በመለየት በመረጃ የተደገፈ ተግባር ይከናወናል። በሦስተኛ ደረጃ ደግሞ የወረዳ ትራንስፎር ሜሽንን በመተግበር የጤና ጣቢያ አገልግሎትን ማሻሻል ነው፡፡አራተኛው እቅድ በአጠቃላይ የአገልግሎት ጥራትን በማስጠበቅ አገልግሎቱን ወደላቀ ደረጃ ማድረስ ነው፡፡ ለተግበራዊነቱም ሁሉም የየድርሻውን መወጣት እንዳለበትና በተቋማቱም ዘላቂ ንቅናቄ እንዲፈጠር አሳስበዋል፡፡ እንደ ዶክተር ከሰተብርሃን ማብራሪያ፤ እነዚህ ቁልፍ የሆኑት የጤና ልማት ግቦች ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ከፍተኛ ድርሻ አላቸው፡፡ በሀገር ደረጃ ንቅናቄ በመፍጠር በኩል ከገንዘብ ይልቅ ሙያው የሚጠይቀውን ህይወት ለማትረፍ ቅድሚያ የሚሰጥ ርህራሄ ያለው የህክምና ባለሙያ ማፍራት ነው፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በበኩላቸው «ሰማንያ በመቶ የሚሆነውን የበሽታ ምንጭ በመከላከል አመርቂ የሆነ ውጤት በማስመዝገብ ላይ ብንሆንም ዘመኑ የሚጠይቀውን የህክምና አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን ፍላጎት በማሟላት ላይ ግን ብዙ ይቀረናል» ብለዋል። ያም ሆኖ ጅምሮቹ ዘርፉን ወደተሻለ አገልግሎቶች የሚያደርሱ መሆናቸውን ነው የገለፁት፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሆስፒታሎች መሠረተ ልማቶች በማስፋፋት ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውንም ነው የጠቆሙት፡፡ ሙያውን የእርካታ ምንጭ አድርጎ መነሳሳት እንደሚገባም ነው ያስገነዘቡት፡፡ በመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን የእቅድ ዘመን በጤናው ልማት የተተገበሩትን ምርጥ ተሞክሮዎች በመቀመር ሁለተኛውን በተሻለ ደረጃ ለመፈጸም የሚያስችሉ ሥራዎች መሠራታቸውን የጠቆሙት አቶ ደመቀ፤ ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ቱሪዝም ተጠቃሚ እንድትሆን በነቃ ተሳትፎ መንቀሳቀስ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ በሀገር ደረጃ የታቀደውን የጤና ልማት ፕሮግራም ወደ ተግባር ለመለወጥ ዘርፉን በተማረ የወጣት ኃይል በመምራት በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እየተከናወነ ያለው ተግባርንም አድንቀዋል፡፡ የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልን አገልግሎት ለማሻሻል የተሰሩት ሥራዎችም ሆስፒታሉ እድሜው በሚመጥነው የለውጥ ጎዳና ላይ መድረሱን የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል በህክምና አገልግሎቱ ብቻ ሳይሆን ታዋቂ ጋዜጠኛ፣ የስፖርት ባለሙያም በማፍራት ባለታሪክ ነው፡፡ ለአብነትም ታዋቂው ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ በሆስፒታሉ የመርፌ መውጋት የህክምና አገልግሎት ሰጥቷል። በስፖርቱ የሚታወቁት ይድነቃቸው ተሰማም ሆስፒታሉን አስተዳድረዋል፡፡ በዚህ መልኩ ከአንድ አዛውንት እድሜ በላይ በማስቆጠር ባለታሪክ የሆነ ሆስፒታል ብዙ ለውጦችን ቢያስመዘግብም ያልተፈቱ ውስጣዊና ውጫዊ የሆኑ ተግዳሮቶች እንዳሉበት በሆስፒታሉ ዙሪያ የተዘጋጀው የህትመት ውጤት ያመለክታል፡፡ ውጫዊ ችግሮቹ የመብራት መቆራረጥና የመሠረተ ልማት አለመሟላት ይጠቀሳሉ፡፡ በውስጣዊው ደግሞ ኃላፊነትን መሸሽ፣ ተቀናጅቶ አለመንቀሳቀስ፣የቅንነትና አገልጋይነት ስሜት አለመኖር፣ የሰው ኃይል አለማሟላት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ናቸው፡፡ እነዚህን ያልተሻገራቸውን ችግሮች ፈትቶ እንደቀዳሚነቱ በአገልግሎቱም ልቆ ባለታሪክነቱ እንደሚቀጥል እምነት ተጥሎበታል፡፡ አዲስ አበባ
51566
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%8C%8C%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD
በጌምድር
የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግስት ውስጥ የተለያዪ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ያሉበት ክልል ነው። የአማራ ክልል መንግስትም አማራን፣ የአገውአዊን፣ የኦሮሞን፣ የዋግእምራን፣ የአርጐባንና የቅማንትን ብሄር ብሔረሰቦች ወክሎ የተዋቀረ የክልል መንግስት ነው።በክልሉ የሚገኙት ሁሉም ብሔረሰቦች የራሳቸው ቋንቋ፣ባህልና ታሪክ እምነት ያላቸው ብሄረሰቦች ናቸው። በአብዛኛው ሁሉም በክልሉ የሚገኙ ብሄረሰቦች የአማርኛ ቋንቋን አቀላጥፈው ይናገራሉ፤የጋራ ማህበራዊ ህይወታቸውን ስንመለከት አጠቃላይ ማህበራዊ ክንዋኔዎችን የሚያደርጉ እና በአንድ አይነት ማህበራዊ ክንዋኔዎች የሚገለጹ ህዝቦች ናቸው፡፡በእምነት፣ በጥቃት ፣ በመልከ አምድራዊ አኗኗራቸው… ወዘተ ተከባብረውና ተደጋግፈው የሚኖሩ ሕዝቦች ናቸው። በጠቃላይ የክልሉ ህዝቦች በአብሮነት የክልሉን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በጋራ ና በአንድነት እኩል ተሳትፎ ያደርጋሉ። #የአማራ_ክልል_ብሔር_ብሄረሰቦችናሕዝቦችን አጠር አድርገን ዘርዝረን እንመልከት፦ "አማራ" የአማራ ክልል ብሄር አንድ አካል ነው፡፡ አብዛኛውን የክልሉን ህዝብ በመልከ ኣምድራዊ አቀማመጡ፣በቋንቋው ተናጋሪ ብዛት፣በሰፊው የሚሸፍን በመሆኑ የአጠቃላይ የክልሉ መጠሪያ ሆኗል፡፡"አማራዎች በአብዛኛው የክርስትና እምነት ተከታዮች ናቸው።በሸዋ፣በወሎ፣ በጐጃምና በጐንደር በስፋት ይገኛሉ። የራሳቸው ባህል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው ብሔረሰቦች ናቸው። ከሁሉም ብሄረሰብ ጋር በአብሮነት ተቻችለው የሚኖሩ ህዝቦች ሲሆኑ የአማራ ብሔር እንደኔ እንደኔ ሁለት ተጨማሪ ተደራቢ ማንነቶች አሉት እነሱም፦ #ቤተ_እስራኤል_አማራ(#ፈላሻ)ቤተ እስራኤል የአማራ ብሄር አንዱ ክፍል ነው፡፡ሆኖም ወደእስራኤል አገር ከመሄዳቸው በፊት #ፈላሻ ወይም ቤተ እስራኤል የሚል መጠሪያ ነበራቸው፡፡ የድሮ ቋንቋቸው ግን አማርኛ ነበር፡፡ አሁን ወደእስራኤል ከሄዱ በኋላ ግን የኋላኛው ትውልድ "እብራይስጥኛን" እንደ በዋና ቋንቋነት ይናገራል፡፡ ታሪካቸው የተወሳሰበ ቢሆንም ከአማራ ብሄር የተለዩ አይደሉም። #ወይጦ_አማራ "ወይጦ አማራ" ከመባሉ ውጭ በማንኛውም መስፈርት በህይማኖትም በባህልም አማራ እንደሆኑ ይገልፃሉ የታሪክ ፃሀፊዎች፡፡ ስለሆነም የአማራ ብሄር ነገድ አካል ነው፡፡ ኦሮሞ በክልሉ መዋቅር ስር ከጥንት ጀምሮ በወሎ ምድር የሚኖሩ ማህበረሰቦች ናቸው።የራሳቸው ባህል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው የእስልምና እምነት ተከታይ ማሕበረሰቦች ናቸው። የራስ አስተዳደራቸውን "የኦሮሚያ ልዩ ዞን" በሚል መስረተው ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛሉ። "ዋግእምራ" በአማራ ክልል ከሚገኙት ብሄር ብሄረሰቦች አንዱ ነው።በሰሜን ምስራቅ አማራ የሚገኙ ብሄረሰቦች ሲሆኑ የራሳቸው ልዩ የሆነ ባሕል፣ ቋንቋ ና ታሪክ ያላቸው ብሔረሰቦች ናቸው።በአሁኑ ሰአት የራስ አስተዳደር ዋግእምራ ልዩ ዞን መስርቶ ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛል። "አገውአዊ "የአማራ ብሄራዊ ክልል አንዱ ክፍል ነው፡፡ በምዕራብ አማራ የሚገኙ ብሔረሰቦች ሲሆኑ "የአገውኛ ቋንቋ" ን የሚናገሩ ና የራሳቸው ባህል ና ታሪክ ያላቸው ሕዝቦች ናቸው፡፡ የራሳቸው አስተዳደር "አዊ ልዩ ዞን" መስርተው ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛሉ። "ቅማንት" የአማራ ብሄራዊ ክልል መንግስት አንዱ ክፍል ነው፡፡ የቅማንት ማሕበረሰቦች የራሳቸው ባሕል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው የክርስትና እምነት ተከታይ ማሕበረሰቦች ናቸው። ከአማራ ሕዝብ ጋር በአብሮነትና በፍቅር ተሰሳስረው በመተሳሰብ የሚኖሩ ማሕበረሰቦች ናቸው።ራስን በራስ ለማስተዳደር ጥያቄ አቅርበው በ2007 ዓ.ም በሰሜን ጐንደር ዞን "የቅማንት ልዩ ወረዳን" መስርተው ራስን በራስ እያስተዳደሩ ይገኛሉ።የልዩ ወረዳዋ ህዝቦች ህገ መንግስታዊ መብታቸው ተከብሮ ቋንቋቸውን ለማሳደግ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።ሙሉ በሙሉ መብታቸው ተከብሯል። ነገር ግን ከወረዳው ውጭ ባሉ አጐራባች ወረዳዎች የሚኖሩ የብሄረሰቡ አባላቶች የራስ አስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ እየጠበቁ ይገኛሉ። "የአርጎባ ማሕበረሰብ"ከጥንት ዘመን ጀምሮ በአማራ ውስጥ ከሚገኙት ብሄሮች አንዱ ነው፡፡ የራሳቸው ባህል፣ ቋንቋ ናታሪክ ያላቸው የእስልምና እምነት ተከታይ ማህበረሰቦች ናቸው። ቋንቋቸውም "አርጐብኛ" ይባላል። በተለያዩ የአፄ ገዢዎች ምክኒያት ቋንቋቸው ቢዳከምም ዛሬ ድርስ የአርጐብኛ ቋንቋን በጥቂት አካባቢዎቻቸው ላይ ይናገራሉ። ራስን በራስ ለማስተዳደር ለክልሉ ምክር ቤት ጥያቄ አቅርበው በ1998 ዓ.ም በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙት የብሄረሰቡ አባላቶች "የአርጐባ ልዩ ወረዳን" መስርተው ራሳቸውን በራሳቸው በከፊል እያስተዳደሩ ነው። የብሄረሰቡ ተወላጆች በወረዳው ብዙም ደስተኛ አይደሉም ምክኒያቱም የይምሰል ልዩ ወረዳ ነው……። በብሄረሰቡ ጥቂት ተወላጆች አማካኝነት ቋንቋቸውን ለማሳደግ የተለያዩ መፅሀፍትንና ብሮሸሮችን በማዘጋጀት ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ከወረዳው ወጭ ያሉ በወረዳው አጎራባች ቀበሌ የሚገኙት የብሄሩ አባላት የራስ አስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።በኦሮሚያ ልዩ ዞንና በሰሜን ሸዋ ዞን በ12 ወረዳዎች ከ92 ቀበሌዎች በላይ የሚገኙት የብሄረሰቡ አባላትም ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ ራስን በራስ ለማስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ መጠበቅ ከጀመሩ ሰነባብተዋል። የአርጐባ ብሔረሰቦች ከማንኛውም ብሄር ብሄረሰብ ጋር በአብሮነት፣ በሰላምና በፍቅር ተቻችሎ በመኖር ከሚጠቀሱት የኢትዮዽያ ብሔር ብሔረሰቦችና ኅዝቦች ግንባር ቀደሞቹ ናቸው።ወሬ ላማሳመር ብዬ ሳይሆን በታሪክም ተግባርም የሚታወቅና የሚታይ ነገር ነው። በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በሐረሪና በአፋር ክልል በብዛትና በስፋት በሚኖሩበት ሑሉ ከማንኛውም ብሄር ብሄረሰብ ጋራ ቋንቋውን፣ባህሉን ወረሰው የጋራ ማህበራዊ ትስስር ፈጥረው የሚኖሩ ብሔረሰቦች ናቸው። እነዚህ ከላይ ከ①/፩ኛ እስከ⑥/፮ኛ የተዘረዘሩት ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በአማራ ብሔረሰብ ስር በጋራ የሚኖሩ የአንድ ምድር ህዝቦች ናቸው።ሑሉም ባለፉት የአፄ መንግስታቶች ተፅዕኖ ቀንበር ውስጥ የነበሩ ብሔር ብሔረሰቦች ናቸው። ከሌሎች ብሔር ብሔረሶች ጋር በመሆን ባደረጉት ትግል በ1983 ዓ.ም አምባገነን መንግስት ድል አደረጉ። የፌደራሊዝም ስርዓት ተገንብቶ የሀገራችን ህገ መንግስት በህዝቦች ውሳኔ ከፀደቀ ቡሃላ ራስን በራስ የማስተዳደር የእኩልነት መብት ለሁሉም ለብሄር ብሄረሰቦች በሚል ፍትህ አገኙ። ይሁን እንጂ ይህን ስርኣት የሚጠሉት የአምባገነኑ ርዝራዦች ኢህአዴግን እንደጠላት አድርገው ይቆጥሩታል። ጭቁን የነበሩ ብሄር ብሄረሰቦች ግን ኢህአዴግን እያመሰገኑት እንደሆነ እርገጠኛ ነኝ። የአርጎባ ማህበረሰቦች ራስን በራስ ለማስተዳደር በድርጅታቸው አሕዴድ ኢህአዴግ አማካኝነት ከ1986ዓ.ም ጀምረው በኦሮሚያ ልዩ ዞን፣ በደቡብ ወሎና ሰሜን ሸዋ ዞኖች ራስን በራስ የማስተዳደር የመብት ጥያቄያቸውን አቅርበው «በደቡብ ወሎ ዞን ጥቂት ቀበሌዎችን ብቻ» እንዲያስተዳድር ወሰኖ የተቀሩት ደግሞ ከሌሎቹ ብሄረሰቦች በተለየ ሁኔታ ለህዝብ በማይታወቅና ግልፅ ባልሆነ ምክኒያት ምላሽ አላገኙም። ይሁን እንጂ የአርጐባ ብሔረሰቦች መብታቸውን በሰላማዊና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ጥያቄያቸው አቅርበው አሁንም ምላሽ በመጠበቅ ላይ ናቸው! ግን ለምን? አባት ልጁን ድሮ ጎጆ እንደሚያወጣው ሁሉ…… ሑሉንም ብሔረሰቦች በእኩል አይኑ ሊመለከታቸው ይገባል። #ማስታወሻ፦ በፅሁፌ ላይ ስህተት ካለበት ይቅርታ እየጠየቅኩ አስተያዬታችሁን እሻለሁ ይገነባኛልና በተመቻችሁ ሁኔዎች ሁሉ ልትገልፁልኝ ትችላላችሁ እወዳችሗለሁ ደህና ሁኑ! 3,ከአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ብሮሸር "የጣና ሐይቅን እንታደግ! የ"እቦጭ" አርምን ተባብረን እናስወግድ!" "የብሔር ብሔረሰቦች መብት ተከብሮ በአንድነት፣በፍቅር፣ከሌሎች ሕዝቦች ጋር እኩል ተከባብረን የጋራ ኢትዮዽያችንን እንገንባ!" የጋራ ጠላታችን ድህነትን እንዋጋ! ©በሰዒድ አል ጀበርቲ ተፃፈ አዲስ አበባ-ኢትዮዽያ
50224
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8C%B4%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%88%B5
አቡነ ጴጥሮስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን በአደራነት የሰጠቻቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ በትምህርታቸው እያበረቱ በማስተዳደር ላይ እንዳሉ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. አረመኔው የኢጣልያ ፋሺስት በግፍ ሀገራችንን ለመውረር ክተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት በማለት ባሕርን አቋርጦ መጣ ፡፡ አጭር የጀግንነት ታሪካቸውን ዝቅ ብለው ቪዲዮ ክሊፕ ላይ ማዳመጥ ይችላሉ ። ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሀገር በመጣ ወራሪ ቀጥተኛ ተጠቂናትና ሊቃውንቷ፣ ገዳማትና አድባራቷ እንዲሁም ንዋያተ ቅድሳቷ በወራሪው የኢጣልያ ኃይል ይጨፈጨፉና ይቃጠሉ ገቡ ፡፡ ይህ ግፍ በዕውቀት ኮትኩታ ባሳደገቻቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ሲፈጸም ያዩት ብፁዕነታቸው ወራሪውን ኃይል ከኢትዮጵያውያኑ አርበኞች ጋር በመሆን በጸሎት ሊዋጉት ወሰኑ ፡፡ በመጀመሪያ የወቅቱ የሀገሪቱ መሪ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከአረመኔው ፋሺስት ጦር ጋር በመፋለም ላይ የነበረውን አርበኛ ለማበረታታት ወደ ማይጨው በሔዱ ጊዜ ብፁዕነታቸው ተከትለው ሔዱ፡፡ ይሁን እንጂ ንጉሡም ሆኑ ብፁዕነታቸው ከሠራዊቱ ጋር ተቀላቅለው ብዙም ሳይቆዩ የጠላት ጦር በመርዝ የታገዘ ጥቃት በስፋት በመክፈቱ የኢትዮጵያ ሠራዊተ ወደ ኋላ እንዲያፈገፍግ ሆነ፡፡ በዚህም የተነሣ ንጉሡ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ብፁዕነታቸውም አብረው ተመለሱ ፡፡ እዚሁ እሞታለሁ ብለው እንቢ ያሉት ንጉሡ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ከሌሎች አባቶች ጋር ብፁዕነታቸው ያደረጉት ሚና ቀላል እንዳልነበር ይነገራል ፡፡ በበለጠ ለመረዳት ይህን ይመልከቱ ቆራጥ ውሳኔያቸው ይሁን እንጂ በጠላት የግፍ ጥቃት ክፉኛ ያዘኑት ብፁዕነታቸው በአዲስ አበባ ለመቀመጥ አልፈቀዱም፡፡ በታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ተሰባስበው የቤተ ክርስቲያን አምላክ እግዚአብሔር በኢትዮጵያውያን ላይ የመጣውን ችግር እንዲያስታግስ በጸሎት እየለመኑ ወደ ነበሩት አባቶችና አርበኞች በመሄድ ለሀገርና ለነጻነት መሞት ቅዱስ ተግባር መሆኑን በመስበክ ሁሉም እንዲጋደሉ ማሳሰብ እና ማትጋት ጀመሩ፡፡ ምንም እንኳን ድልን ባይቀዳጅም በእርሳቸው ስብከት የተነሣሡት አርበኞችም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ጠላትን ወግተዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ብፁዕነታቸውም አብረው ነበሩ፡፡ ያጋጠማቸው እክል ብፁዕነታቸው የነበሩበት የአርበኞች ጦር ወደ አዲስ አበባ ቢመጣም ድል ላለመቀዳጀቱ ምክንያቱ የመረጃ ልውውጥ ክፍተት እንደነበር ይነገራል፡፡ ይኸውም “የሰላሌ አርበኞች” ተብሎ የሚታወቀው፣ በነደጃዝማች አበራ ካሣ ይመራ የነበረውና በደብረ ሊባኖስ ጫካዎች ውስጥ መሽጎ የነበረው አርበኛ ጦር በሸንኮራ በኩል ከነበረውና በደጃዝማች ፍቅረ ማርያም ይመራ ከነበረው አርበኛ ጦር፣ በምዕራብ በኩል ከነበረውና በደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ይመራ ከነበረው አርበኛ ጦር ጋር በአንድ ጊዜ ተንቀሳቅሶ አዲስ አበባ ላይ ወንበሩን አደላድሎ የተቀመጠውን የግራዚያኒን ጦር ሊወጋ ይነጋገራል፡፡ ይሁን እንጂ በስምምነቱ መሠረት ሦስቱም የጦር ኃይል ምታ ነጋሪት ክተት ሠራዊት ብሎ ወደ አዲስ አበባ ቢንቀሳቀስም በሦስቱም አቅጣጫ በአንድ ጊዜ ባለ መድረሱ በጠላት ላይ ያደረሰው ጉዳት ቀላል የሚባል ባይሆንም በተናጠል እየተመታ ወደ መጣበት ተመለሰ፡፡ በመጀመሪያ በኮተቤ በኩል የደረሰው የደጃዝማች ፍቅረ ማርያም ጦር ነበር፡፡ ይህ ጦር የካ ሚካኤል ላይ ሲደርስ ተመትቶ ተመለሰ፡፡ የጠላት ጦር የደጃዝማች ፍቅረ ማርያምን ጦር ወደ መጣበት መልሶ ወደ አዲስ አበባ ሲመለስ የደጃዝማች ባልቻ ጦር በባቡር ጣቢያ በኩል መጣሁ አለ፡፡ እሱንም መትቶ መለሰ፡፡ በመጨረሻ ደግሞ የደጃዝማች አበራ ጦር በእንጦጦ በኩል አድርጎ መጣ ፡፡ እሱም በጠላት ጦር ተመትቶ ተመለሰ ፡፡ የመጨረሻ ውሳኔያቸው በዚህ ዓይነት ሦስቱም ኃይሎች በአንድ ጊዜ ባለማጥቃታቸው ወደየመጡበት ሲመለሱ ከሰላሌ አርበኞች ጋር የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጠላት ከኢትዮጵያውያኑ ነጥቆ አገሬ ከተማዬ ብሎ በመቀመጥ በመላ ሀገሪቱ የሚያካሒደውን ጭፍጨፋ የሚመራባትንና ትእዛዝ የሚያስተላልፍባትን ከተማ አዲስ አበባን ትተው ለመሄድ አልፈቀዱም፡፡ በመሆኑም “ብችል በኢትዮጵያውያን ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ በቅርብ ርቀት ሆኖ የሚመለከተውን ሕዝብ በማትጋት በጠላት ላይ እንዲነሳ አደርጋለሁ፤ ካልሆነ ደግሞ እዚሁ እሞታለሁ” ብለው ከአርበኞች ተነጥለው በአዲስ አበባ ቀሩ፡፡ ሰማዕቱ ጴጥሮስ ይሁን እንጂ ጠላት በመላ ከተማዋ ባሰማራቸው በርካታ ባንዳዎች መካከል ብፁዕነታቸው እንዳሰቡት ሊንቀሳቀሱ አልቻሉም፡፡ በመጨረሻ እዚሁ ከተማ ተሰውሬ መኖር አልፈልግም፤ ወደ ገጠር ፊቴን አልመልስም በማለት ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም በወቅቱ የኢጣሊያ እንደራሴ ለነበሩት ራስ ኃይሉ እጃቸውን ሰጡ፡፡ እራስ ኃይሉም ወዲያውኑ ለግራዚያኒ አሳልፈው ሰጧቸው፡፡ ብፁዕነታቸው በተጠቀሰው ቀን እጃቸውን ከሰጡበት ጊዜ ጀምሮ በጠላት የጥይት እሩምታ በሰማዕትነት እስካለፉበት ጊዜ ድረስ የነበረውን ሂደት ኮርየሬ ዴላሴራ የተባለው የጋዜጣ ወኪል እና የምስራቅ አፍሪካ ዜና መዋዕለ አዘጋጅ የነበረው ፓጃሌ የተባለ ጋዜጠኛ እ.ኤ.አ ሰኔ 15 ቀን 1936 ዓ.ም አዲስ አበባ በነበረ ጊዜ በብፁዕነታቸው የተሰጠውን ፍርድና የተፈፀመውን ግድያ ባየው እና በተመለከተው መንገድ እንደሚከተለው ጽፎ ነበር፡ ሐምሌ 22 ቀን 1928 አቡነ ጴጥሮስ ተይዘው ወደ ግራዚያኒ ቀረቡ ፡፡ በዚህ ጊዜ አቡነ ቄርሎስ የተባሉት “ግብፃዊ ጳጳስ ቀርበው ለእስክንድሪያው መንበረ ፓትርያርክ ምክር ቤት ሳታሰማ በአቡነ ጴጥሮስ ላይ አንዳች ነገር ማድረግ አይገባህም” ሲሉ ለግራዚያኒ ነገሩት ፡፡ ምክንያቱም ይላሉ አቡነ ቄርሎስ “አቡነ ጴጥሮስ ታላቅ ሰው ናቸው፡፡ በመሰረቱ ሊያዙ ባልተገባ ነበር፡፡ ከተያዙ ደግሞ ልትገላቸው ትችላለህ፡፡ ነገር ግን በእርሳቸው ላይ የምታደርገውን ነገር ሁሉ ለእስክንድሪያው መንበረ ፓትርያርክ ምክር ቤት ሳታሰማ ምንም ማድረግ አይገባህም” አሉት፡፡ አቡነ ቄርሎስ ይህን ማለታቸው በዲፕሎማቲክ ደረጃ ለዓለም ለማሰማት እና የአቡነ ጴጥሮስን ህይወት ለማትረፍ አስበው እንደነበር ግልጽ ነው፡፡ ነገር ግን ግራዚያኒ ይህ የአቡነ ጴጥሮስ የሞት ፍርድ እንኳንስ እስከ ግብፅ ከአዲስ አበባ ውጪ እንኳን ከመሰማቱ በፊት በግማሽ ቀን እንዲፈፀም ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ በእርግጥ ምንም እንኳን ከመገደል ባያመልጡም ብፁዕነታቸው እንደተያዙ ንቡረ ዕድ ተክለሀይማኖት/አዲስ ተክሌ/ና ሌሎች ሊቃውንት ወደ አቡነ ጴጥሮስ ዘንድ በመሄድ ማልደዋቸው ነበር ይባላል፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ፣ መልካቸው ጠየም ያለ፣ አዋቂነታቸው እና ትህትናቸው ከገፃቸው የሚነበብ ሲሆን በዚህ ጊዜ ለብሰውት የነበረው ልብስ ጵጵስና ጥቁር ካባ ያውም በጭቃ የተበከለ ነበር ፡፡ በዚህ ሁኔታ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ችሎት ቀረቡ፡፡ ለፍርድም የተሰየሙት ዳኞች ሦስት ሲሆኑ እነዚህም የጣሊያኖች የጦር ሹማምንት ናቸው፡፡ የመካከለኛው ዳኛ ኮሎኔል ነበር፡፡ የቀረበባቸውም ወንጀል ሕዝብ ቀስቅሰዋል፣ እራስዎም ዐምፀዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምፁ አድርገዋል የሚል ነበር፡፡ ዳኛውም “ካህናቱም ሆኑ የቤተ-ክህነት ባለሥልጣኖች ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የኢጣሊያንን መንግሥት ገዢነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ? ለምን ብቻዋን አፈንጋጭ ሆኑ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ አቡነ ጴጥሮስም የሚከተለውን መለሱ፡፡ “አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ ሐላፊነትም ያለብኝ የቤተ ክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡ ከዚህ በቀር ለእናንተ ችሎት የማቀርበው ነገር የለኝም፡፡ ለፈጣሪዬ ብቻ የምናገረውን እናገራለሁ፡፡ እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ ዐውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ” አሉ፡፡ “ይህንንም ብለው በጥይት ተደብድበው ሲገደሉ እንዲያይ ተጋብዞ ለተሰበሰበው ሕዝብ የሚከተለውን ሕያው መልእክት አስተላለፉ “አረማዊ የሆነው የፋሺስት መንግሥት ቤተ-ክርስቲያንን ለማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያንን ለመግደል፣ ሃይማኖትን ለማጥፋት፣ ታሪካችንን ለማበላሸት የመጣ ነው እንጂ በጎ ለመሥራት እውነተኛ ፍርድ ለመስጠት ስላልመጣ ለዚህ ለግፈኛ አትገዙ፡፡ ስለ ውድ ሀገራችሁ፣ ስለ ቀናች ሃይማኖታችሁ ተከላከሉ፡፡ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ቢቀደስ ታላቅ ዋጋ ያለው ክብር ታገኛላችሁ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ለጠላት እንዳይገዛ አውግዣለሁ፤ የኢትዮጵያ መሬት ጠላትን ብትቀበል የተረገመች ትሁን፡፡ በፈጣሪዬ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተገዘተች ትሁን፡፡” ጋዜጠኛው ይቀጥላል፡፡ “እኒህ ጳጳስ ሐቀኛ ነበሩ፡፡ ነገር ግን ለኢጣሊያ ለጋስዮን ታዝዞ የመጣው አስተርጓሚ ዳኞች የሚሉትን ብቻ ከማስተርጎም በቀር ጳጳሱ የሚናገሩትን ሐቀኛ ንግግር አላስተረጎመም፡፡ እኔ እንኳን የሰማሁት በአዲስ አበባ ለሠላሳ ዓመት የኖረው የእቴጌ ሆቴል ሐላፊ የነበረው የግሪክ ዜጋ ማንድራኮስ አጠገቤ ተቀምጦ ስለ ነበር የተናገሩትን ሁሉ ስለ ገለጠልኝ ነው፡፡ እኔ እንደ ሰማሁት ፍርዱን ለመስማት በብዛት የተሰበሰቡት ጣሊያኖችና ታዝዞ የወጣው የአዲስ አበባ ሕዝብ ሐቀኛ የሆነውን ንግግራቸውን ቢሰሙ ኖሮ ልባቸው ይነካ ነበር” ይላል፡፡ ሆኖም አስተርጓሚው በጳጳሱ ላይ ተፅዕኖ ስላሳደረባቸው እውነተኛ ንግግራቸው ሳይገለጥ ቀረ፡፡ ቀጥሎም ብፁዕነታቸው በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለ ርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው እየፀለዩ ሕዝቡን ባረኩ ፡፡ ወዲያው የሞታቸው ፍርድ ሲሰማ ሕዝቡ በኢጣልያ የእጅ ሰላምታ ዓይነት እጁን እንዲያነሳ ታዘዘ ፡፡ በዚያን ጊዜ አቡነ ጴጥሮስ የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ ፡፡ ሰዓቱም 5፡15 ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር፡፡ የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣሊያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር ፡፡ ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ላይ ይታይ ነበር፡፡ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፳፰ ፤ ፭፡፲፭ ሰዓት ይሙት በቃ የተፈረደባቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በችሎት ፊት ለብዙ ሰዓታት ቆመው ስለዋሉና ደክሞአቸው ስለነበር ለመቀመጥ ፈልገው ዳኛውን በትሕትናና በፈገግታ ጠየቁት ፡፡ እንዲቀመጡም ፈቀደላቸው ፡፡ በመጨረሻም የሞታቸው ፍርድ ከተነበበ በኋላ የፈረዱባቸውን ዳኞች ጸልየው በመስቀላቸው ባረኩዋቸው ፡፡ ብፁዕነታቸው እስከ መቃብር አፋፍ ድረስ የፍርሃትና የድንጋጤ ምልክት ያይደለ ከልብ የሆነ ፍጹም ቆራጥነት ይታይባቸው ነበር፡፡ የሀገራቸው በጠላት መወረር፣ የሕዝባቸው መገደልና መታሰር፣ የቤተ ክርስቲያናቸው መደፈር እስከ ሞት ያደረሳቸው እኒህ እውነተኛ ጳጳስ ለመገደል ሲወሰዱ ጥይት አልፎ ሌላ ሰው እንዳይጎዳ ግንብ ይፈለግ ጀመር፡፡ ሩቅ ባለመሔድ ከመካነ ፍትሑ 10 ሜትር ርቆ ግንብ ያለው መግደያ ቦታ ተገኘና ወደዚያ ተወሰዱ ፡፡ ከገዳዮቹም አንዱ “ፊትዎን ለመሸፈን ይፈልጋሉን?” ሲል ጠየቃቸው ፡፡ “ይህ የአንተ ሥራ ነው” ሲሉ ብፁዕነታቸው መለሱ ፡፡ ከመግደያውም ቦታ እንደደረሱ ወንበር ቀረበላቸውና ፊታቸውን ወደ ግንቡ ጀርባቸውን ወደ ሕዝቡ አድርገው እንዲቀመጡ ሆኑ ፡፡ ከዚያ በኋላ ስምንት ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ ርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተጠንቀቅ ቆሙ ፡፡ ወዲያው አዛዡ “ተኩስ” በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም ተኩሰው መቱዋቸው ፡፡ ግን በስምንት ጥይት ሳይሞቱ ቀሩ ፡፡ መሞታቸውንና አለመሞታቸውን ለማረጋገጥ ዶክተር ተጠራ ፡፡ ዶክተሩም እንዳልሞቱ አረጋገጠ ፡፡ ከዚያም ሌላ ወታደር በሦስት የሽጉጥ ጥይት ራስ ቅላቸውን መትቶ ገደላቸው ፡፡ ብፁዕነታቸው የተገደሉበት ቦታ መኻል አዲስ አበባ ዛሬ መታሰቢያ ሐውልታቸው ቆሞ በሚገኝበት ቦታ አካባቢ ነው፡፡ “የብፁዕነታቸው አስክሬን ማንም እንዳይወስደው በአስቸኳይ ከአዲስ አበባ ውጭ ማንም በማያውቀው ቦታ በምሥጢር እንዲቀበር ተደረገ ፡፡ በዚያች ሌሊት በአዲስ አበባ ውስጥ በየቤቱ ልቅሶና ዋይታ ሆነ ፡፡” ይህ ጋዜጠኛ የሰጠው ምስክርነት የብፁዕ አባታችን አቡነ ጴጥሮስን የመሪ ሀገር ወዳድነትና የኢትዮጵያን ሕዝብ ታጋሽነትና ጀግንነት ሲያረጋግጥ ይኖራል ፡፡ የብፁዕነታቸውን በድን በተመለከተ አንዳንድ የቤተ ክርስቲያናችን አባቶች ቅዱሳን መላእክት የጻድቃንን በድን እያመጡ እንደሚያስቀምጡበትና በውስጡ የሚቀመጥ አስክሬን እንደማይፈርስ ወደሚነገርለት አቡነ መልከ ፄዴቅ ዋሻ /ሰሜን ሸዋ/ መላእክት ወስደው እንዳስቀመጡትና በዚያ እንደታዬ ይናገራሉ ፡፡ በተጨማሪም ደራሲና ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ “አቡነ ጴጥሮስ እንዴት ሞቱ?” ሲል ሙሴ ፓይላክን ጠይቋቸው እርሳቸውም የሚከተለውን ተናግረዋል ፡፡ “አቡነ ጴጥሮስ የተገደሉ ዕለት እዚያው ነበርኩ ፡፡ መጀመሪያ በእጃቸው ይዘውት የነበረውን መጽሐፍ ቅዱሳቸውን ተሳለሙት ፡፡ ቀጥለውም በያዙት መስቀል አማትበው ሕዝቡን ባረኩ ፡፡ የኪሳቸውንም ሰዓት አውጥተው ካዩ በኋላ መልሰው ከኪሳቸው ከተቱት ፡፡ ወዲያው ወታደሮች በሩምታ ተኩሰው ገደሉዋቸው ፡፡ ይህ እንደ ሆነ አስገዳዩ ኮሎኔል ተመልካቹን ሕዝብ አጨብጭቡ ብሎ አዘዘና ተጨበጨበ ፡፡ ማታ ከአስገዳዩ ኮሎኔል ጋር ተገናኝተን ስንጫወት: “በዚህ ቄስ መገደል እኮ ሕዝቡ ተደስቷል” አለኝ፡፡ “እንዴት?” ብለው “አላየህም ሲያጨበጭብ” አለኝ ፡፡ እኔም “ባታውቀው ነው እንጂ የሕዝቡ ባሕል ሲናደድም ያጨበጭባል” አልኩት ፡፡ “እንዴት?” ቢለኝ እጄን እያጨበጨብኩ አሳየሁት ፡፡ እሱም አሳየኝ ፡፡ “ከዚህ በኋላ የሆነው ቢሆን እኔ ትልቅ ማስታወሻ አግኝቼአለሁ” ብሎ አቡነ ጴጥሮስ ሲገደሉ ይዘውት የነበረውን መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ ፣ የኪስ ሰዓታቸውን ጭምር አሳየኝ ፡፡ መጽሐፍ ቅዱሱ መሐል ለመሐል በጥይት ተሰንጥቋል ፡፡ መስቀሉም ልክ በመሐከሉ ላይ ጥይት በስቶት ወጥቷል፡፡ የኪስ ሰዓታቸውንም እንዳየሁት እንደዚሁ ጥይት በስቶታል” ብለው ያዩትን መስክረዋል ፡፡ የመታሰቢያ ሐውልት የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጥብአት ማለትም ለሀገራቸውና ለእምነታቸው እስከ መጨረሻዋ ሰዓት ድረስ መስክሮ ማለፍ ምክንያቱ በልጅነታቸው ከቅኔ መምህራቸው የሰሙት የአደራ ቃል እንደሆነ ይነገራል፡፡ አለቃ ተጠምቀ የተባሉ ቅድስናን ከሊቅነት አስተባብረው የያዙ መምህራቸው አንድ ቀን ብፁዕነታቸውን ጠርተው “ኃይለ ማርያም፣ አንተ ወደ ፊት ጳጳስ ትሆናለህ፡፡ በዚያ ጊዜ አረመኔ በዚህች ሀገር ይሠለጥናል፡፡ ታዲያ ያኔ አንተ ለነፍስህ ሳትሰቀቅ በሰማዕትነት እለፍ፡፡ ሰማዕትነት ክፍልህ ነው፡፡ አደራ” ብለዋቸው ነበር ይባላል፡፡ ይህንን የመምህራቸውን የአደራ ቃል የያዙት ብፁዕነታቸው እስከ መጨረሻው ለነፍሳቸው ሳይፈሩ፣ አንዲትም ቀን ሳይሸሹ ከላይ በቀረበው ሁኔታ የሰማዕትነት ጽዋቸውን ሊቀበሉ ችለዋል፡፡ ጠላት ድል ተደርጎ ሀገራችን ነፃነቷን ከተቀዳጀት በኋላ የብፁዕነታቸውን አኩሪ ታሪክ ትውልድ ሲያዘክርላቸው እንዲኖር መታሰቢያ ይሆናቸው ዘንድ በግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት አሳሳቢነት ሐምሌ 16 ቀን 1938 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ሐውልት ቆሞላቸዋል፡፡ ከድል በኋላ የብፁዕነታቸው ሐውልት ተመርቆ የቤተ መንግሥቱም ሆኑ የቤተ ክህነቱ ባለሥልጣናት አበባ ጉንጉን ከሐውልቱ ሥር ሲያስቀምጡ ከቤተ ክህነት ካስቀመጡት አባቶች አንዱ በ1921 ዓ.ም አብረዋቸው የተሾሙት ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ነበሩ፡፡ ትውልድ ሁሉ ለሀገር ክብርና ለነጻነት በተከፈለው፡፡ የብዕፁነታቸው ሕይወት እንዲማርበትና ሕያው ምስክር ሆኖ እንዲኖር የቆመላቸውን ሐውልት ኢትዮጵያዊያን ሁሉ በክብር ይጠብቁታል ፡፡ '''''የእኝህን ታላቅና ቅዱስ ሰማዕት አባት ክብርና ተጋድሎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከአምስት ዓመት በፊት ቅዱስ /ሰማዕት/ ብሎ በማጽደቅ በስማቸው በቅድስና ማዕረግን ሰጥቶ በስማቸው ታቦት ተቀርጾ ቤተክርስቲያን እንዲሰራላቸው ወስኗል ፡፡ ይህም በተወለዱበት በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሃገረሰብከት በፍቼ ከተማ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ አርበኛ፣ ጀግና፣ ጳጳስ፣ ሰማዕት ቅዱስም የሆኑ አባት ናቸው ፡፡'''''
35205
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%99%E1%88%B4
ሙሴ
ሙሴ (ዕብራይስጥ፡ /ሞሼህ/) በብሉይ ኪዳን ከሚጠቀሱት ታላላቅ ነብያት አንዱ ነው። ሙሴ በተወለደበት ዘመን የእስራኤል ልጆች በግብጽ ውስጥ በባርነት ተገዝተው የነበርበት ሆኖም ግን ቁጥራቸው እየበዛና እየተጠናከሩ የነበርበት ጊዜ ነበር። በዚህ ዘመን ግብፅን ያስተዳድር የነበር፣ ስሙ በብሉይ ኪዳን ያልተጠቀሰው የግብፅ ፈርዖን፣ የእስራኤል ልጆች ከውጭ የግብፅ ጠላቶች አግዘው ሊወጉን ይችሉ ይሆናል በሚል ፍራቻ ማናቸው የእስራኤል ወገን የሆኑ ወንድ ልጆች በተወለዱ ጊዜ እንዲገደሉ አዘዘ። ሆኖም የሙሴ እናት፣ ዮካብድ፣ ልጇን ደብቃ ታኖር ነበር። ከሶስት ወር ድበቃ በኋላ ልጁን በደንገል ሳጥን አድርጋ በአባይ (ናይል) ወንዝ አጠገብ አስቀመጠችው። ሳጥኑ እየተንሳፈፈ የፈርዖን ልጅ እምትታጠብበት ስፍራ ደረሰ፣ የፈርዖንም ልጅ ለህጻኑ ስላዘነች በፈርዖን ቤት አደገ። ከስደቱ እስከ እረፍቱ ባጭሩ ካደገ በኋላ አንድ የግብፅ ባሪያ አሳዳሪ እስራኤላዊ አሽከሩን ሲደበድብ አይቶ ሙሴ ግብጻዊውን ገደለው። ሆኖም ይህ ጉዳይ በግብጽ ባለስልጣኖች ዘንድ እየተሰማ ስለሄደ ሙሴ ወደ ምድያም አገር ተሰደደ። በዚያ ለ40 አመት ያክል ሲቀመጥ የካህኑን ዮቶርን በጎች ይጠብቅ ነበር። በዚህ ጊዜ የድሮው ፈርዖን ሞቶ አዲስ ፈርዖን በግብፅ ነግሶ ነበር። በአዲሱ ፈርዖን ዘመን የእስራኤላዊያኑ ጭቆና ባሰ እንጅ አልቀነሰም። ከኮሬብ ተራራ በሚገኝ ቁጥቋጦ ውስጥ በተገለጠለት መልዕክት መሰረት ሙሴ እድሜው 80 ከሞላ በኋላ ወደ ግብፅ ተመለሰ ። የመመለሱም ዋና ዓላማ እስራኤላውያኑ ግብፅን ለቀው እንዲወጡ አዲሱን ፈርዖን ለማስፈቀድ ነበር። አዲሱ ፈርዖን እምቢ ስላለ ሙሴ 10 መቅሰፍቶችን በግብፅ ላይ ከፈፀመ በኋላ ንጉሱ ስለተስማማ እስራኤላውያንን እየመራ ፣ ቀይ ባሕርን በእግዚአብሔር ኃይል ከፍሎ በደረቅ ምድር ላይ አሳልፏቸው ከተገዙበት ግብፅ አውጥቶ በሲናይ (ሲና) በረሃ ብዙ ታአምራትን እያደረገ ፣ ውሀ ከዲንጋይ እያፈለቀ ፣ ከፀሐይ በደመና እየጋረደ ፣ በሌሊት ብርሃን እያደረገ ፣ መና ከሰማይ እያወረደ ሌላም ብዙ ተአምር የሠራ መርቷቸዋል ። በዚህ ወቅት እስራኤላውያኑ በኮሬብ ተራራ ተመስርተው የኤዶምን ደንበሮች ያስሱ ነበር ። አሥርቱ ትዕዛዛትን ሙሴ የተቀበለው በዚህ ወቅት ነበር። በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሴና ህዝቡ ለ40 ዓመት በበረሃው ውስጥ ከዋተቱ በኋላ ሙሴም ወደ ተስፋይቱ ምድር ወደ ከነዓን ሳይገባ እሱን እንዲተካው እያሱን መርጦ በዚሁ በስደት ወራት እድሜው 120 ሲሆን አልፏል። የኖረበት ዘመን አጭር መረጃ በታሪክ አጥኝዎች ዘንድ፣ ሙሴ መቼ እንደኖረ በዕርግጥ አይታወቅም። አንድ አንድ ተመራማሪዎች የኖረበትን ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ13ኛው ክፍለዘመን ሲያደርጉ ሌሎች ከዛ በፊት ነው ይላሉ። ይህም ግመት በዚያው ክፍለ ዘመን መጨረሻ የገዛው ፈርዖን መርነፕታህ በጽላቱ የእስራኤል ስም መጀመርያው ስለ ጠቀሰው ነው፤ እንዲሁም የአባቱም ስም ራምሴ በኦሪት ዘጸአት ፩፡፲፩ የከተማ ስም ሆኖ ስለ ታየ ነው። ንጉሥ ዳዊት ግን በእስራኤል በ1000 ዓክልበ. ያህል ስለ ገዛ፣ ጸአቱ በመርነፕታህ ዘመን ሆነ ማለቱ ለእብራውያን ዘመነ መሳፍንት አይበቃም። በፈርዖኑ ፪ ራምሴ ሥር የተገነባው ፒ-ራምሴስ በጥንቱ አቫሪስ ሥፍራ ስለ ሆነ፣ የከተማው ኋለኛው ስም በተቀበለው ጽሑፍ እንደ ተገኘ መስሏል። ሌላው የተሰየመው ከተማ ፊቶም (ፒጦት በኩፋሌ) በግብጽኛ ፐር-አቱም ተብሎ ከአቫሪስ ዘመን መኖሩ ታውቋል። በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ የእግዚአብሔር መላእክት ለሙሴ በደብረ ሲና ላይ ያቀረቡት ቃል ነው። ይህ የሆነበት ዓመተ ዓለም አዳምና ሕይዋን ከኤዶም ገነት ከወጡ 2,410 ዓመታት በኋላ እንደ ነበር በኢዮቤልዩና በሱባዔ አቆጣጠር ያመለክታል። ዕብራውያንን ከግብጽ ባርነት ወደ ደብረ ሲና የመሩዋቸውም በ2410 ዓ.ዓ. እንደ ሆነ ይነግረናል። የመጽሐፈ ኩፋሌ ዜና መዋዕል አከፋፈል በጠቅላላ ከሥነ ቅርሳዊ መዝገቦች ጋር ሊነጻጽር ይችላል። በዚህ አከፋፈል 2410 ዓ.ዓ. ማለት ከክርስቶስ ልደት በፊት (እንደ ኢትዮጵያዊ አቆጣጠር) 1661 ዓመታት አካባቢ እንደ ነበር ሊገመት ይቻላል። 2149 ዓ.ዓ. (1922 ዓክልበ. ግ.) - የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ባርነት ተሸጠ። 2164 ዓ.ዓ. (1907 ዓክልበ. ግ. - ዮሴፍ የፈርዖን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነ። 2171 ዓ.ዓ. (1900 ዓክልበ. ግ.) - የ፯ አመት ታላቅ ረሃብ በመካከለኛው ምሥራቅ ጀመረ 2172 ዓ.ዓ. (1899 ዓክልበ. ግ.) - የተረፉት የእስራኤል ልጆች ከከነዓን ወደ ጌሤም አገር (በአባይ ወንዛፍ) ፈለሱ። 2242 ዓ.ዓ. (1829 ዓክልበ. ግ.) - ዮሴፍ በግብጽ ዓረፈ። 2263 ዓ.ዓ. (1808 ዓክልበ. ግ.) - ዕብራውያን የወንድሞቹን ሬሳዎች ወደ ከነዓን አድርሰው ብዙዎችም ወደ ግብጽ ተመልሰው ጥቂቶቹ ግን ከነሙሴ አባት ዕብራን (ወይም እንበረም እንደ ኦሪት ዘጸአት) በኬብሮን ቀሩ። የከነዓን ንጉሥ መምከሮን ከግብጽ ፈርዖን ጋር ስለ ተዋጋ የግብጽ በር ተዘጋ። 2303 ዓ.ዓ. (1768 ዓክልበ. ግ.) - የሙሴ አባት ዕብራን ከከነዓን ወደ ጌሤም ተመለሰ። 2330 ዓ.ዓ. (1741 ዓክልበ. ግ.) - የዕብራውያን መከራ ዘመን በጨካኝ ፈርዖን ተጀመረ። ሙሴ በጌሤም ተወለደ። 2372 ዓ.ዓ. (1699 ዓክልበ. ግ.) - ሙሴ ከግብጽ ወደ ምድያም ሸሸ። 2410 ዓ.ዓ. (1661 ዓክልበ. ግ.) - ሙሴ ከምድያም ወደ ግብጽ ይመልሳል፣ ፲ የግብጽ መቅሰፍቶች፣ ዕብራውያን ወደ ሲና በረሃ አመለጡ፣ ሕገ ሙሴን በደብረ ሲና ይቀበላሉ። በዚህ አከፋፈል፣ እስራኤል ከነዓንን የወረረበት ወቅት ከ፵ ዓመት በኋላ (2450 ዓ.ዓ. ወይም 1621 ዓክልበ.) ጀመረ፣ ሙሴም ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ አንዳንድ አሞራዊ አገር አሸንፎ ወንዙን ሳይሻገር ግን በዚያው ዓመት እንዳረፈ በኦሪት ይዘገባል። በ1661 ዓክልበ. የግብጽ ሃይል እጅግ ተደከመ፣ ከመርነፈሬ አይ በኋላ የተከተሉት ፈርዖኖች ከዋና ከተማቸው ከጤቤስ ውጭ ሥልጣን አልነበራቸውም። በዚያም ጊዜ ሂክሶስ የተባለው የአሞራውያን ብሔር ጌሤምን ወረሩ፣ ከግብጻውያንም ጋራ ይዋጉ ጀመር። እነዚህ ሂክሶስ (ወይም «15ኛው ሥርወ መንግሥት») በመጨረሻ በ1548 ዓክልበ. ከግብጽ ተባረሩ፣ የታሪክ ጸሐፊዎች ግን ብዙ ጊዜ ይህን ድርጊት ከጸአቱ ጋራ ይደናገሩ ነበር። ሆኖም በጌሤም የገዛው «14ኛው ሥርወ መንግሥት» (1821-1742 ዓክልበ. ግ.) የተባሉት ነጋዴዎችና እረኞች ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል። ደግሞ ይዩ የዕብራውያን ታሪክ ሙሳ (አ.ሰ) - ሙሴ በእስልምና የብሉይ ኪዳን ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ
48468
https://am.wikipedia.org/wiki/Sahabah%20story%28%E1%88%B6%E1%88%80%E1%89%A3%29
Sahabah story(ሶሀባ)
እናታችን አዒሻ (ረ.ዐ) “በኢስላም የመጀመሪያው የፍቅር መግለጫ ነብዩ ለአዒሻ የነበራቸው ፍቅር ነው።” ከሥረ መሠረቱ ኢስላምን ከንጹህ ምንጭና ከትክክለኛው አካባቢ የመረዳት ምሳሌ ናት። ከመምህራኖቹ ሁሉ ምርጡ መምህር (ከነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)) እንደመማሯም አንድ ሙስሊም ሊደርስበት የሚያስበው የፅድቅ ደረጃ የደረሰች አርአያ ሴት ነች። በመሠረቱ የአዒሻ ምሳሌነት ዘርፈ ብዙ ነው። ከግል ሕይወት እስከ ሕዝባዊ፣ ከቤት ውስጥ ኑሮ እስከ ምሁራዊ ጉዞ፣ ወዘተ። ከነዚህ የአርኣያነት ምሳሌነቶች ውስጥ ወሳኝ ድርሻ ያለው ደግሞ የምዕመናን እናትነቷ ነው። በቁርኣን የተገለጸውን ምርጥ ኢስላማዊ ምግባር በማሟላትም ምሥጉን ስብእና ነበራት። ቸርነት፣ ቅንነት፣ ታማኝነትና እውነትንና ፍትህን መፈለግ የአዒሻ ዋነኛ መገለጫዎች ነበሩ። አዒሻ እንደተማሪ ከጎበዝ ወጣትነት በተጨማሪ በጠያቂና ተመራማሪ ጭንቅላት ወደ ስኬታማና የተከበረ አዋቂ፣ መምህርና ዳኛ ሆና፤ በተፍሲር፣ በፊቅሂ፣ በሐዲስ፣ በታሪክና በዐረብኛ ቋንቋ ዘርፎች ከፍተኛ ደረጃ ከመድረሷም በላይ በምትሰጣቸው ደፋር፣ ቀጥተኛና የበሰሉ ምሁራዊ ትንተናዎች ትታወቃለች። የአዒሻ ለምታምንበት ነገር ሁሉ ደፋር፣ ግልጽና ቀጥተኛ መሆንን ከፍተኛነት፤ በአሁኑ ሰዓት በሙስሊሙ ዘንድ እንኳ ሴት ልጅ በጾታዋ ምክንያት ብቻ ከማህበረሰቡ የእለት ተዕለት ሕይወት የተገለሉትን ሙስሊም ሴቶች በማየት እንኳ ማረጋገጥ ይቻላል። አዒሻ ከማንም በበለጠ ኹኔታ በነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) የእለት ተዕለት ሕይወት የነበራት ቦታ እንዲሁም የአስተሳሰብና የባሕሪይ ነጻነቷ በዘመኗ ከነበሩ ታላላቅ ስብዕናዎች ሁሉ የበለጠ ትኩረት እንድትስብ አድርጓታል። የአዒሻ የኋላ ታሪክ ( አዒሻ ሙሉ ስሟ፤ አዒሻ ቢንት አቡበከር አስ-ሲዲቅ ቢሆንም አዒሻ ቢንት ሲዲቅ በመባል በብዛት ትታወቃለች። ይበልጥ የምትታወቀው ግን አስ-ሲዲቃ ቢንት አስ-ሲዲቅ (እውነተኛዋ የእውነተኛው ልጅ) በሚለው ነው። ነብዩም የእህቷን ልጅ አብዳላህ ኢብኑ ዙበይርን እጅግ በመንከባከቧ ምክንያት (ኡሙ አብደላህ) የአብደላህ እናት በሚል ቅጽል ሥም ይጠሯት ነበር። ሁለቱም ወላጆቿ ኢስላምን ገና በጠዋቱ የተቀበሉ በመሆናቸው አስተዳደጓ በንጹህ ኢስላማዊ ከባቢ () ውስጥ ነበር ማለት ይቻላል። እሷም ስትናገር “ገና ከጨቅላነቴ አንስቶ ወላጆቼ ኢስላምን ሲተገብሩ ለማየት ታድያለሁ” ትል ነበር። ገና ከጠዋቱ ስታስተውለው የኖረችው ኢስላማዊ አኗኗር በኋላ ላዳበረችው የአዕምሮ ንቃትና ሠብዕና ከፍተኛውን ሚና ተጫውቷል። ከልጅነቷ አንስቶ በኢስላም ላይ ከፍተኛ እምነት ስታሳድር ለእውነት መስዋዕት መሆንን ደግሞ አስተምሯታል። በተመሳሳይ ኹኔታም ክህደትና መሃይምነትን ትጠላለች። የምዕመናን እናት አዒሻ ከነብዩ ባለቤቶች መካከል ብቸኛዋ ልጃገረድ ናት። የሁለቱ ትዳር የተፈጸመው በአላህ ትዕዛዝ ነበር። አዒሻም ስታገባ በወቅቱ በነበሩት በዐረቦች፣ በእብራውያንና በሌሎች ሕዝቦች ባህል እንደተለመደው ትንሽ እድሜ ነበራት። ይህንን የዕድሜ ሁኔታ አሁን ከ1400 ዓመታት በኋላ ባለው ባህልና ዝንባሌ ለመገምገም መሞከርም ስህተት ነው። የነብዩ የትዳር ሁኔታ ከሳቸው ተልዕኮ ተለይቶ ሊታይ አይችልም። ተልዕኮዋቸውም የዐረቦችን አንድነት መፍጠርና እውቀትና ጥበባቸውን ለሠው ዘር ማስተላለፍ ናቸው። ካለፉትም ከአሁኖችም ምሁራን አስተያየት ማረጋገጥ እንደሚቻለው አዒሻ (ረ.ዐ) በአስተዳደጓም ሆነ በተፈጥሮዋ ምርጥ የተባለችው ምርጫ ነች። ይህንን ተግባርም በወሳኝ እድሜዋ ከነብዩ ጎን በመኖር እየኖረችው በብቃት ፈጽማዋለች። አዒሻ ለነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) በነበራት ፍቅርና እርሳቸውን የግሏ ብቻ ለማድረግ ባላት ጽኑ ፍላጎት ምክንያት በሌሎቹ ሚስቶቻቸው ላይ ትቀና ነበር። ነብዩም ይህን ፍቅሯን ተመሳሳይ መጠን ያለውን ፍቅር በመስጠት መልሰውላታል። የሳቸው ፍቅር ለሰሃቦችም ምሳሌ ነበር። አነስ (ረ.ዐ) እንደዘገቡትም፤ “በኢስላም የመጀመሪያው የፍቅር መግለጫ ነብዩ ለአዒሻ የነበራቸው ፍቅር ነው።” ነብዩ ለሷ የነበራቸው ፍቅር ከአካላዊ ውበቷ ጋር የተሳሳረም አይደለም። ይልቅስ፤ አዒሻ ከተሰጣት አምላካዊ ተልዕኮና የነብያዊ ተግባሩን ቀጣይነት ከማረጋገጥ ጋር የተቆራኘ ነው። የዚህ የማይታለፍ ሚና ማሳያ ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ከሌሎች ሚስቶቻቸው ጋር የማይገጥማቸው ወህይ ከኢዒሻ ጋር ከተቀመጡባቸው ወቅቶች ሲሆኑ ጅብሪልን አይተዋል። ይህ ደግሞ በነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንደተነገረው የሠማያዊው ክብር ሥጦታ መገለጫ ነው። አዒሻ (ረ.ዐ) የገጠሟትን ፈተናዎች፣ የነበራትን እጅ የመስጠት (የኢስቲስላም) አመለካከት ምክንያት በማድረግ የወረዱትን የቁርኣን አንቀፆች በመመልከት “የአላህ እዝነት መፍሰሻ” ትባላለች። ምክንያቱም፤ እነዚህ አንቀፆች ከሷም በኋላ ላለው ትውልድ ሁሉ የሚያገለግል ነው። አንዳንድ ሶሃባዎች የአዒሻን የአላህ እዝነት መገለጫነት ለመግለጽ ከሚጠቀሙት ነገሮች አንዱ የተየሙም ድንጋጌ በአዒሻ ምክንያት መውረዱን ነው። ከዚህም አልፎ አላህ (ሱ.ወ) ይህች እናታችን ስሟ በመናፍቃን በሐሰት በመወሳቱ ምክንያቱ በሱረቱ አን-ኑር ምዕራፍ 24 በተለይም አንቀጽ 23 እና 26 ላይ ክብሯን በመመለስ አንቀጹን ያነበበ ሁሉ ትምህርት እንዲሆነው አድርጓል። “ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ ጿሚዎች ወንዶችና ጿሚዎች ሴቶችም፣ (ካልተፈቀደ ሥራ) ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።” (አል-አህዛብ 33፤ 35) የአዒሻ ኃይማኖተኛነትና ዙሕድ ከተከበረ፣ ሃብታም፣ ዝነኛና ከፍ ካለ ቤተሠብ ብትወለድም ከሃብታሙ አቡበከር (ረ.ዐ) ተወልዳ በምቾት ብታድግም፤ ከነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጋር ችግርን በትዕግስት አሳልፋለች፤ ሕይወትን በዙህድ (ቀለል ያለና የምድራዊውን ዓለም ሕይወት የናቀ የአኗኗር ዘይቤ) መርታለች ቀለል ባለ ኑሮ ኑራለች። አላህም ለሁሉም የነብዩ ሚስቶች አላህን፣ መልዕክተኛውን እና የመጨረሻውን ዓለም በመምረጥ ከነብዩ ጋር የችግር ህይወት መምራትና ምድራዊ ደስታን በመምረጥ መካከል ምርጫ አስቀመጠላቸው። እነሱም የመጀመሪያውን መረጡ። አዒሻም ቀለል ያለ የዙህድ (ምድራዊውን ሕይወት የናቀ) ሕይወት በመምረጧ ምክንያት ጥቂት እየተመገበች፣ ጥቂት እየጠጣች፣ የተጣጠፈ እየለበሠች ካላትም ትንሽ ላይ እየለገሠች ለመኖር ተገደደች። እዚህ ጋር ሳይጠቀስ የማያልፈው ነገር የአዒሻ አለጋገስ ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዳሉት ቀኟ ሲለግስ ግራዋ አያውቅባትም። ተምሳሌታዊ ለጋስነቷ አንዳንድ ጊዜ የራሷን አንገብጋቢ ፍላጎቶች እስከመርሳት ያደርሳል። ይህ ሁኔታዋ አላህ በቁርኣን “የራሳቸው አንገብጋቢ ፍላጎት ቢኖርባቸውም እንኳ ሌሎችን ከራሳቸው ያስበልጣሉ” እንዳለው ነው። ከአዒሻ ተማሪዎች መካከል የነበረው ታላቁ የኢስላም ምሁር ዑርዋ ኢብን ዙበይር አዒሻ በየቦታው የተጣጣፈ ልብስ ለብሳ ሰባ ሺህ ዲርሃም ለምስኪኖች ስትሰጥ ማየቱን ተናግሯል። እናታችን ምንም እንኳ እድሜዋ ለጋ ቢሆንም ለአላህ ካላት መተናነስና ለነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ካላት ክብርና ለተልዕኮዋቸው ካላት ጽኑ እምነት የተነሳ ነበር ቀለል ያለ ሕይወትን ለመኖር የመረጠችው። ይህ ምርጫዋ ደግሞ ብዙ የሕይወት ስንክሳሮችን እንድትጋፈጥ አድርጓታል። ከነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ኅልፈት በኋላም አዒሻ በዙህድ መኖር፣ መጾም መጸለይ እና ለወላጅ አጦች እንዲሁም ለድሆች መርዳቷ ቀጥላለች። እውቀቷና ብልህነቷ፣የአዒሻ የአዕምሮ ብስለትና ፍጥነት ለጥቂቶች ብቻ የተሠጠ የሚባል ዓይነት ነበር። ከመምህራኖች ሁሉ ምርጡ መምህር ዘንድ የምትማር የኃይማኖት ተማሪ ብትሆንም እንዲሁ የተሠጣትን ብቻ ተቀብላ የምትነፍስ አልነበረችም። ይልቅ፤ ተመራማሪ ጭንቅላትና ጠያቂ አዕምሮ ነበራት። መታወቂያዋም ይኀው ነው። ነብዩ እየመለሱ እሷ ግን መላልሳ እየጠየቀች የምትታይባቸው ብዙ አጋጣሚዎችም ነበሩ። ለአብነት ያህልም፡- በአንድ አስፈሪ ሌሊት እርሳቸው ለሞቱ ሶሃባዎች ዱዓእ ሊያደርጉ በወጡበት ሳያውቁ እርሷ ግን ተከትላቸው መምጣቷን ሲያስተውሉ “ለምን በዚህ አስፈሪ ጨለማ ተከተልሽኝ? ጂኒሽ ጎብኝቶሽ እንዴ?” አዒሻ ግን ይህን አጋጣሚ እንኳ ጥያቄ ለመጠየቅ ተጠቀመችበት። ምን አለች? “ሁሉም ሰው የሚከታተለው ጂን አለ እንዴ?” ነብዩም (ሰ.ዐ.ወ) “አዎ እኔን ጨምሮ ጂን ይከታተለናል። ነገር ግን የኔውን አላህ አስልሞታል (በክፉ አያዘኝም)” አሏት። ሌላም የአዒሻን ጠያቂ ባህሪ የሚያሳይ ምሳሌ ማሳየት ይቻላል። ነብዩ ስለ ዕለተ ትንሳዔ ሲናገሩ ሁላችንም ራቁታችንን ያልተገረዝን ሆነን እንደምንቀሰቀስ ሲገልጹ አዒሻ (ረ.ዐ) እንደተለመደው “ታዲያ ሁሉም እርቃኑን ሆኖ ሲነሳ አንዱ የአንዱን ኃፍረተ-ገላ ሊያይ ነው?” ስትል ጠየቀች። ነብዩም “አዒሻ ሆይ! የእለቱ ችግር አንዱ የአንዱን ኃፍረት ለማየት የሚያስችለው አይደለም” ሲሉ መለሱላት። ለከፍተኛው ብልሃቷ ምስጋና ይግባውና አዒሻ ኢ-ምክንያታዊ ለሆኑና ከቁርኣን አስተምህሮ ጋር የሚጋጩ “ኃይማኖታዊ” ተግባራትን ታግሳ የምታልፍበት ልብ አልነበራትም። እሷ በምንም ሁኔታ የቁርኣን አስተምህሮ ከምክንያታዊነት ጋር አይጋጭም የሚል ጽኑ እምነት ነበራት። እንዴት ሆኖስ ይጋጫል አላህ ራሱ “በቁርኣኑ ውስጥ ምንም መጋጨትን አታገኙም” እያለ? በዚህ እይታዋ ምክንያት የአብደላህ ኢብኑ ዑመርን “አንድ ሠው ሲሞት ቤተሰቦቹ በሚያለቅሱት መረን የለቀቀ ለቅሶ ምክንያት ይቀጣል” የሚለውን ሐዲስ ሳትቀበል ቀርታለች። ምክንያቷም፤ “ቁርኣን ‘ማንም ነፍስ የማንኛይቱንም ኃጢያት አትሸከምም’ እያለ ነብያችን እንዴት እንዲህ ይላሉ?” የሚል ነው። ሌላኛው የአዒሻ ተመራማሪነት ማሳያ የሚሆነው ነብዩ “ውሻ፣ አህያና ሴት እነዚህ ሶስት ነገሮች ሶላት ያበላሻሉ።” ብለዋል መባሉን አለመቀበሏ ነው። አዒሻ ይሄንን አባባል ስትሰማ “ምን ያህል ብትደፍሩን ነው እኛን ከውሻና ከአህያ ጋር የምታነፃፅሩን? ነብዩ እንኳ እኔ ተኝቼ ለሊት ሲሰግዱ ሱጁድ ማድረጊያ ቦታቸው ላይ እግሬን ዘርግቼ ሲያገኙ እግሬን ቀስ አድርገው ይገፉትና ሱጁዳቸውን ያደርጋሉ” አብደላህ ኢብኑ ዑመር ሴቶቹን በትጥበት (ጉስል) ወቅት ጸጉራቸውን እንዲፈቱ ማዘዙን ስትሰማ “ታዲያ አንድነቱን ጸጉራቸውን እንዲላጩ አያዛቸውም ነበር? እኔኮ ከነብዩ ጋር በአንድ የውሃ መያዣ ስታጠብ ጸጉሬ ላይ ሶስት ጊዜ ውሃ ከማፍሰስ ውጪ ፀጉሬን አልፈታውም ነበር።” ማለቷ ይነገራል። አዎንታዊ ምልከታዋ የአዒሻን አስደናቂ ባህሪና ጥንካሬ ለመግለጽ በሕይወቷ እጅግ አስቸጋሪ የሆነውን አጋጣሚ፣ በሀሰት የዝሙት ክስ ሲቀርብባት እንዴት እንዳለፈችው መግለጹ ጠቃሚ ነው። ይህ ክስ ሲቀርብባት አዒሻ እጅግ አዘነች በጣም ኃይለኛ ድብርት ውስጥ ገባች። ሆኖም፤ ፈጽሞ አላፈገፈገችም፤ ለማንምም አላጎበደደችም። ይልቅስ፤ መተማመኛዋን አላህን በማድረግ እሱ ራሱ ንጽህናዋን እስኪገልጽ ድረስ በጽናት ቆመች። አላህ ንጽህናዋን እንደሚገልፅ እርግጠኛ ብትሆንም ቅሉ በሷ ምክንያት አላህ ለመልክተኛው ወህይ (ራዕይ) ያወርዳል ብላ ግን አልጠበቀችም ነበር። ዳሩ ግን፤ አላህ ሙሉ ሱራ (ምዕራፍ) ሲያወርድ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሷን ንጽህናና ታማኝነት ሲገልጽ ነብዩን ለማመስገን ፈቃደኛ ሳትሆን ቀረች። አላህን ብቻ ነው የማመሰግነው በማለት በአቋሟ ጸናች። ይህን ያለችው ግን ነብዩ ላይ ሥርኣት ለማጣት ሳይሆን የአላህን መብት ለርሱ ብቻ ከመስጠት አንጻር ነው። ይህ ተግባሯ ለሁሉም ሙስሊሞች እንደ ምርጥ ምሳሌ ሊቀርብ የሚችል ጉዳይ ነው። ምድራዊ ኃይላት የቱንም ያህል ቢሆኑ ከአላህ ጋር አይወዳደሩም። ለነገሩ ይህ አይነቱ ውስጣዊ ጥንካሬ ቀደምት ሙስሊሞች የነበራቸው ኃብት ነበር። አሁንም ለአዎንታዊ አመለካከቷ ምስጋና ይግባውና አዒሻ ኢ-ፍትሃዊነት፣ ኢ-ሞራላዊና ውሸት ያለችውን ነገር ከመጋፈጥ ወደ ኋላ ብላ አታውቅም። አንዳንዶች አቡበከር ሲዲቅ ከሞተ በኋላ እርሱ ላይ አቃቂር ለመፈለግ ሲሞክሩ ጠራቻቸውና አቡበከር በሕይወት ዘመኑ የፈጸማቸውን ተግባራት፤ ያደረጋቸውን ገድሎች እና ስኬቶቹን በመግለጽ ከርሱ ላይ ያገኙት ምን አይነት ሥህተት እንደሆነ ጠየቀቻቸው አንዳቸውም መልስ አልነበራቸውም። በኸሊፋዎቹም ላይ (ሙዓውያን ጨምሮ) አንድ የፖሊሲ ስህተት ካየች ሳትናገራቸው አልፋ አታውቅም ነበር። አንዴ ሴቶች ቀብር ዚያራ እንዳያደርጉ እቀባ ነበር። እሷ ታዲያ መካ በሄደችበት የወንድሟን ቀብር ለመዘየር በቆመችበት አንድ ሠው መጣና “ነብያችን (ሰ.ዐ.ወ) ሴቶች ቀብር እንዳይዘይሩ ከልክለዋል” አላት። እሷም “ነብያችን ቀብር መዘየርን ለወንድም ለሴትም ከልክለው የነበረ ቢሆንም በኋላ አንስተዋል።” አለችው። በሷ ግንዛቤ መሠረት እቀባው ለሁለቱም ጾታ እኩል ተነስቷል። ለሴቶች አልተነሳም የሚባልበት አንዳችም ማረጋገጫ የለም። በሷ ጥንካሬም የእናታችን ሰፍያህ ፍላጎት ተሳክቷል። እናታችን ሰፍያህ ለአይሁዱ ወንድሟ የሃብቷን አንድ ሶስተኛ ለመስጠት ብትፈልግም ኸሊፋው ግን “ከነብዩ አስተምህሮ ውጪ ነው” በሚል ሊፈቅድላት አልቻለም። ሆኖም፤ በአዒሻ ያላሰለሰ ጥረት የእናታችን ሰፍያህ ፍላጎት ሊሳካ ችሏል። በውርስ ህግ ላይ የነበራት ከፍተኛ ብቃትና በራስ መተማመን በሌሎች ጉዳዮች ላይም እንድትሳተፍና ሴቶች በሙስሊም ማኅበረሰብ ውስጥ ስላላቸው ሚና ያለውን አስተሳሰብ የሚለውጥ ነው። ለአብነት ያህል ሴቶች ከሶላተል ጀናዛ ስግደት እንዲታቀቡ መደረጉን መቃወሟ ነው። እንዲያውም አንዳንድ ጊዜ ጀናዛውን አስመጥታ መስጂድ በማስገባት የነብዩ ባለቤቶች እንዲሰግዱበት ታደርግ ነበር። በሁሉም የህይወት መስክ ተሳታፊ አዒሻ ለሴቶች ማኅበራዊ ተሳትፎ አቻ የማይገኝላት ድንቅ ምሳሌ ናት። ምክንያቱም፤ አዒሻ ከነብዩ ሞት በኋላ እንኳ በየትኛውም ኢስላማዊ ሕይወት ውስጥ ከመሳተፍ ወደ ኋላ ብላ አታውቅምና። በነብዩ የሕይወት ዘመን ደግሞ ጦር ሜዳ ድረስ በመሄድ የተሳትፎዋን ጥግ አሳይታለች። በዐሊይ ላይ በተካሄደው ፍልሚያም “የዑስማንን (ረ.ዐ) ገዳዮች ለመበቀል ዐልይ ቸልተኝነት አሳይቷል” በሚለው የተሳሳተ ድምዳሜዋ ምክንያት ዐሊይን ለመውጋት የተሠለፈውን ጦር መርታለች። በኋላ በዚህ አቋሟ ብትጸጸትም ዋናው ጉዳይ ግን ሴት ብትሆንም ሐሳቧን ለማሳካት እስከ ጦርነት ድረስ ለመሄድ እንደማትመለስ ማወቁ ነው። በሷ እይታ ሴት በኢስላም ያላት ሚና ቤት ውስጥ የታጠረ አይደለም። ስትፀፀትም የተጸጸተችው በዐልይ ላይ በያዘችው አቋም እንጂ በነበራት ተሳትፎ አልነበረም። ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጎን ሳይሆን ከእህቶቿ (ከሌሎቹ የነብዩ ባለቤቶች) ጎን በጀነት አል-ባቂ ለመቀበር የመረጠችውም ነብዩን በዐልይ ላይ በነበራት አቋም አፍራቸው ነው። እውቀት በማምረት ረገድ የነበራት ተሳትፎ አዒሻ ተፍሲር፣ ሐዲስ፣ ፊቅሂ እና ታሪክን በመሳሰሉ ኢስላማዊ የዕወቀት ዘርፎች እንዲሁም በዐረብኛ ቋንቋ እና በሕክምና የነበራት እውቀት በሶሃባዎችና በተከታዮቻቸው በሠፊው የሚታወቅ ጉዳይ ነው። ሌላው ቀርቶ ታላላቆቹ የነብዩ ባልደረቦች አቡበከርና ዑመር እንዲሁም የተቀሩት የነብዩ ባለቤቶች የአንድን ጉዳይ የመጨረሻ ውሳኔ አዒሻን ያማክሯት ነበር። ከሰባቱ ታላላቅ የመዲና ቃዲዎች መካከል አንዱ የሆነው አቡ ሰለማህ ቢን አብዱራህማን “በሕይወቴ የአዒሻን ያህል ሠፊ የሐዲስ ግንዛቤ፣ ለሙስሊሞች አስፈላጊ በሆኑ አጀንዳዎች ላይም ጥልቅ የፊቅሂ ዕውቀት ያለው እና የቁርኣን አንቀጾችንም መችና ለምን እንደወረዱ አብጠርጥሮ የሚያውቅ በውርስ ህግጋት ላይም የሚወዳደራት ሠው አላየሁም” ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል። አዒሻ ከአላህ መልክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ሞት በኋላ የመምህራን መምህርት (አሰልጣኝ) ሆና አገልግላለች። በነብዩ መስጂድ ውስጥ የሚያስተምሩ ሠዎችንም ሲሳሳቱ ስታይ ታርማለች ጥያቄ ሊጠይቃት የመጣውንም መልስ ትሠጠዋለች። ከሷ ትምህርት ከቀሰሙ ሠዎች ውስጥ ጥቂቶቹ አብደላህ፣ ቃሲም፣ ዑርዋህ እና ዑምራህ ቢንት አብዱራህማን አል-አንሳሪ ይገኙበታል። ጥልቅ የሆነው የፊቅሂ ዕውቀቷ ብቻዋን ኢጅቲሃድ እንድታደርግ አስችሏታል። አል-ቃሲም እንደዘገበውም ከራሷ ኢጅቲሃድም በመነሳት በአቡበከር፣ በዑመርና በዑስማን ዘመን ከዚያ በኋላም እስከ ሕይወቷ ፍጻሜ ትምህርቶችን ስትሰጥ ኖራለች። ከላይ እንደተገለጸውም የአዒሻ ኢጅቲሃድ የተመሠረተው ባላት ጥልቅ የቁርኣን እውቀት ላይ የተመሠረተ ነው። አንድ ሠው ስለአለማግባት ሲጠይቃት “አግባ አላህ ‘በርግጥ ከአንተ በፊት መልክተኞችን ልከናል፤ ለሁሉም ሚስቶችንና ልጆችን ሠጥተናል’ የሚለውን የአላህ ቃል አልሰማህምን? ስለዚህ፤ ከማግባት ረስህ አታቅብ” አለችው። ኢጅቲሃዷ ከማንምና ከምንም ነጻ መሆኑን የሚያሳየን አንዳንድ ጊዜ እይታዋ ከሌሎቹ ሶሃባዎች እይታ ጋር ቀጥታ የሚቃረን መሆኑ ነው። አንዱ መጣና “አንዲት ሴት ረጅም መንገድ ስትሄድ ሁሌ መህረም (ባል ወይም የቅርብ ዘመድ) ሊከተላት ይገባልን?” ሲል ጠየቃት። እሷም “ሁሉም ሰው ሙህረም ይኖረዋልን?” ስትል መለሠችለት። በተለይም፤ የአዒሻ ሕይወት አስደማሚ የሚሆነው የነበረችበትን ዘመን በትኩረት ስናጤን ነው። በዚህ ዘመን የሚኖሩ ሴቶች እንኳ አላህ የሠጣቸውን ችሎታ መጠቀም በማይችሉበት ኹኔታ አዒሻ በ6ተኛውና በ7ኛው ክፍለ ዘመን ያን የመሠለ ሕይወት መምራቷ ልዩ ምሳሌና ፋና ያደርጋታል። ገና ከልጅነቷ አንስቶ በንጹህ እስላማዊ አየር ውስጥ አደገች፤ ሆኖም እስረኛ አልሆነችም። ሐሳቧን በልበ-ሙሉነት ከመግለጽና በማኅበረሠቡ ጉዳዮች ከመሳተፍ የማህበረሰቧም መሪ ከመሆን ያገዳት አንዳችም ነገር አልነበረም። በቀላሉ ለማስቀመጥ አዒሻ ለአላህና ለመልክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) የተሰዋ ክቡር ሕይወትን መርታለች። ይህን አጭር መጣጥፍ በራሷ በእናታችን ንግግር እንዘጋዋለን። ምን አለች? “ሠዎችን ለማስደሰት ብሎ አላህ ያስከፋ አላህ ለሠዎች አሳልፎ ይተወዋል፤ አላህን ለማስደሰት የፈለገ ግን አላህ ይበቃዋል።” 2. አቡበክር አስ-ሲዲቅ ዐብደላህ ቢን አቡ ቁሐፋህ ኡስማን ቢን ዓሚር አል-ቁረይሽይ አት-ተሚሚይ ሲሆን የዝሆኑ ክስተት እውን በሆነ በሁለት አመት ከስድሰት ወሩ ተወለዱ። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በነብይነት ከመላካቸው በፊት አቡበክር ባልንጀራቸው ነበሩ። ከነብይነት በኋላም ቀድመው ሰለሙ። በመካው የዳዕዋ ዘመን አብረዋቸው ሆኑ። ወደ መዲና ሲሰደዱ፣ በዋሻው ታሪክና ከዚያ በኋላ እስኪሞቱ ድረስ ከርሳቸው አልተለዩም። በተቡክ ዘመቻ የሙሰሊሞችን አርማ ተሸካሚ ነበሩ። በዘጠነኛው ዓመተ ሂጅራ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) በሕይወት እያሉ የሐጅ ሥርዓትን መርተዋል። ከርሳቸው ሞት በኋላም እርሳቸውን ተክተው የሙስሊሞች ኸሊፋ ሆነዋል። የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ምትክ (ኸሊፊቱ ረሱሊላህ) የሚል ማእረግም በሙስሊሞች አግኝተዋል። ኢብን ኢስሐቅ “ሲረቱል ኩብራ” በተሰኘ መጽሐፋቸው እንዳወሱት አቡበክር (ረ.ዐ) በወገኖቻቸው ዘንድ ተወዳጅ እና ተግባቢ ሰው ነበሩ። በቁረይሽ የዘር ሐረግና ታሪክ እውቀትም አቻ አይገኝላቸውም። ጸባየ መልካም ነጋዴ ነበሩ። ሰዎች የርሳቸውን እውቀት፣ ተሞክሮና መልካም ባህሪ በመሻት በጣም ይቀርቧቸው ነበር። ከርሳቸው ጋር መቀማመጥንም ይወዱ ነበር። አቡበክር ይበልጥ የሚቀርቧቸውንና የሚያምኗቸውን ሰዎች ወደ እስልምና ጋበዙ። በርሳቸው እጅ፣ ዑስማን፣ ጦልሐ፣ ዙበይር፣ ሰዕድ እና ዐብዱረህማን ኢቢን አውፍ ሰለሙ። የዕቁብ ኢቢን ሱፍያን በታሪክ ዘገባቸው እንዳወሱት፣ አቡበክር ሲሰልሙ አርባ ሺህ (የወርቅ ሳንቲሞች) ነበሯቸው። ወዲያውኑ በአላህ መንገድ መጸወቱት። ለአላህ ሲሉ ስቃይና መከራ ያስተናገዱ ሰባት ባሪያዎችን ገዝተው ነጻ ለቀቁ። እነርሱም ቢላል፣ ዓሚር ኢቢን ፋሀይራህ፣ ዚኒራህ፣ ነህዲያህንና ልጇን፣ የበኒ ሙእመል እንስት አልጋይና ኡምሙ ዓቢስ ናቸው። ኡሳማ ኢቢን ዘይድ አባታቸውን ጠቅሰው እንዳስተላለፉት “አቡበክር እውቅ ነጋዴ ነበሩ። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በነብይነት ሲላኩ አቡበክር አርባ ሺህ የወርቅ ሳንቲሞች ነበሯቸው። ባሪያዎችን እየገዙ በመልቀቅና የተቸገሩ ሙስሊሞችን በመርዳት ሐብታቸውን ወጭ አደረጉ። ወደ መዲና ሲሰደዱ 5 ሺህ (የወርቅ ሳንቲሞች) ብቻ ቀራቸው። እርሱንም መዲና ውስጥ መጸወቱት።” ቡኻሪ እንደዘገቡት ዐምር ኢቢን አል-ዓስ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡- “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ከርስዎ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ ሰው ማን ነው? በማለት ጠየቅኳቸው። ‘ዓኢሻ’ አሉኝ። ‘ከወንድስ?’ አልኳቸው። ‘አባቷ’ አሉኝ። ቀጥሎም ሌሎች ሰዎችን አወሱ።” ዐብደላህ ኢቢን ጃእፈር (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡- “ወዳጃችን አቡበክር፣ መልካም፣ እጅግ ሩህሩህና አዛኝ ኸሊፋችን ናቸው።” ኢብራሂም አን-ነኸዒ እንዲህ ብለዋል፡- “አቡበክር በጣም አዛኝ ስለነበሩ ‘አውዋህ’ ተብለው ተጠሩ።” በ 11ኛው ዓመተ ሂጅራ በወርሃ ጀማዱል ኡላ ሰኞ ቀን በ63 ዓመት እድሜያቸው ይህችን ዓለም በሞት ተሰናበቱ። ባህሪያቸውና ስብእናቸው በጃሂልያ ዘመን ከቁረይሾች መሐል በዘር ሐረግና በታሪክ እውቀት ወደር አይገኝላቸውም። ውጤታማ ነጋዴም ነበሩ። በመልካም ባህሪና በችሮታ ይታወቃሉ። ወገኖቻቸው ይወዷቸዋል። አስካሪ መጠጥ አይጠጡም፣ ጣኦት አያመልኩም። ስብእናቸውን የሚያጎድፍ አንዳች ድርጊት ሲፈጽሙ አልተስተዋሉም። ቆዳቸው ነጭና አካላቸው ሸንቃጣ፣ የፊታቸው ስጋ መጠነኛ ነበር። ዓይኖቻቸው ገባ፣ ግንባራቸው ወጣ ያሉ ነበሩ። ጸጉረ ብዙ፣ የተስተካከለ ቁመና ባለቤት ነበሩ። ሰዎች በጃሂልያ ዘመን የአቡበክርን መልካም ስብእና እና ታማኝነት በማወቃቸው “አስ-ሲዲቅ” (እውነተኛው) በሚል ቅጽል ስም ጠሯቸው። በታማኝነታቸው ቁረይሾችን በመወከል ይፈጣጠሙ ነበር። ቁረይሾች እርሳቸው ያጸደቁትን ያጸድቃሉ። ሌላ ሰው ያጸደቀውን ግን ተቀብለው ለመተግበር ያንገራግራሉ። ኢስላምን መቀበላቸው ከነብይነት በፊት የመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ባልደረባ ነበሩ። አላህ ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) በመልእክተኝንት ሲያልቃቸው ወደ እስልምና መጀመሪያ የጋበዙት አቡበክርን ነበር። እርሳቸውም ሳያመነቱ እስልምናን ተቀበሉ። የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ይህን በማስመልከት ሲናገሩ፡- “የትኛውም ሰው ወደ እስልምና ስጋብዘው ይከብደዋል። ለመቀበልም ያመነታል። አቡበክር ሲቀር። እርሱ ግን ወዲያውኑ እንደጠራሁት ሳያመነታ ተቀበለኝ።” (ሲረት ኢቢን ሂሻም) በተለያዩ የዳዕዋው እርከኖች ውስጥ ከአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ሳይነጠሉ፣ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ እያደረጉላቸው፣ ለአምላክና ለነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጥሩና አማኝ፣ ለሐይማኖታቸው ቀናኢ ሆነው ኖረዋል። በዚህ ሂደትም የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የስደት ጉዞ ተጋሪ፣ የዋሻ ውስጥ ባልደረባ እንዲሆኑ ያስቻሏቸውን በርካታ መከራዎች አስተናግደዋል። ገንዘባቸውን ሁሉ ለእስልምና ዳዕዋ ሳይሰስቱ ችረዋል። ከአላህ መልእክተኛም (ሰ.ዐ.ወ) “የአቡበክር ገንዘብ የጠቀመኝን ያህል በማንም ገንዘብ አልጠቀመኝም።” የሚል ምስክርነትአግኝተዋል። (አህመድ፣ አቡ ሐቲምና ኢቢን ማጃህ) የዚህ ሁኔታ የአላህን መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ደግፈው ለቀልባቸውም ይበልጥ ቅርብና ለኸሊፋነትም ይበልጥ ብቁ ሶሐባ ለመሆን ታደሉ። በዚህ ረገድ ታላቁ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) የሰጡት ምስክርነት ከበቂ በላይ ነው። እንዲህ ብለዋል፡- “በባልደረባነትና በገንዘብ ከማንም በላይ የደገፈኝ አቡበክር ነው። ከአምላኬ ውጭ የመጨረሻውን ፍጹማዊ ፍቅር የምለግሰው ሰው ቢኖር ኖሮ ያ ሰው አቡበክር ይሆን ነበር። ቢሆንም የእስልምና ወንድማማችነት እና ፍቅር አስተሳስሮናል።” (ቡኻሪ፣ ሙስሊምና ቲርሚዚ ዘግበውታል) ልቅናቸውን የሚገልጹ ምስክርነቶች የአቡበክርን ልቅና ከሚያሳዩ ዘገባዎች መካከል አቡ ሰዒድ (ረ.ዐ) ያስተላለፉት ይገኝበታል። እንዲህ ብለዋል፡- “ከእለታት አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)፡- ‘አላህ አንድን ባሪያውን ከዚህች ዓለም ሕይወትና ከርሱ ዘንድ ካለው ጸጋ ሲያስመርጠው ከአላህ ዘንድ ያለውን መረጠ።’ በማለት ሲናገሩ አቡበክር አለቀሱ። ለቅሷቸው አስገረመን። ለካስ ምርጫ የተሰጣቸው መልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ኖረዋል። አቡበክርም ከማንኛችንም ቀድመው ይህን ተረድተዋል:: መልእክተኛውም (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‘በባልደረባነትና በገንዘብ ከማንም በላይ የደገፈኝ አቡበክር ነው። ከአምላኬ ውጭ የመጨረሻውን ፍጹማዊ ፍቅር የምለግሰው ሰው ቢኖር ኖሮ ያ ሰው አቡበክር ይሆን ነበር። ቢሆንም የእስልምና ወንድማማችነት እና ፍቅር አስተሳስሮናል። የአቡበክር በር ሲቀር ሁሉም የመስጂዱ በሮች ይዘጋሉ’። ” (ቡኻሪ፣ ሙስሊምና ቲርሚዚ ዘግበውታል) በሌላ ዘገባ እንደተወሳው እንዲህ ብለዋል፡- “ከአምላኬ ውጭ ፍጹማዊ ፍቅር የምለግሰው ሰው ቢኖር ኖሮ ያ ሰው አቡበክር ይሆን ነበር። ይህም ሆኖ ወንድሜና ባልደረባዬ ነው። አላህ ባልደረባችሁን ፍጹማዊ ወዳጁ (ኸሊል) አድርጎታል።” (ቡኻሪ፣ ሙስሊምና ቲርሚዚ ዘግበውታል) በአላህና በመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ማመን አቡበክር የመጀመሪያው ሙስሊም እንዲሆኑና የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) የሚናገሩትን ሁሉ ቅንጣት ሳይጠራጠሩና ሳያመነቱ እንዲቀበሉ የረዳቸው ይህ እምነታቸው ነው። በኢስራእ እና ሚዕራጅ ሐዲስ ውስጥ ያሳዩትን እጅግ አንጸባራቂ አቋም አስተውል። የአላህ መልእክተኛ ለባልደረቦቻቸውና ለቁረይሾች በዚያች ሌሊት ያጋጠማቸውን ክስተት ባጫወቷቸው ጊዜ እምነተ ደካሞች ከእስልምና እስከ መውጣት ደረሱ። ቁረይሾችም በአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ተሳለቁ። አቡበክር ስለዚህ እንግዳ ክስተት የሚኖራቸውን አቋም ለማወቅም አቡ ጀህል ወደርሳቸው ሄደ። ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የተናገሩትንም አጫወታቸው። እርሳቸውም በፍጹም መተማመንና በእርጋታ፡- “በእርግጥ ይህን ተናግረዋልን?” በማለት ጠየቁ። አቡ ጀህልም “አዎ” ሲል መለሰ። እርሳቸውም፡- “ሙሐመድ ይህን ከተናገረ እውነቱን ነው” አሉ። አቡ ጀህልና አብረውት የነበሩት ባልደረቦቹም፡- “በአንድ ቀን ሌሊት ወደ በይተል መቅዲስ ሄጄ ሳይነጋ በፊት ተመለስኩ ማለቱን አምነህ ትቀበላለህን?” አሏቸው። አቡበክር የሚከተለውን አስገራሚ መልስ ሰጡ፡- “ከዚህ ይበልጥ እንግዳ የሆነ ነገር ተናግሮ አምኘዋለሁ። ጧት ማታ ከሰማይ መልእክት እንደሚወርድለት ነግሮኝ ተቀብየዋለሁ” አሉ። ወደ ነቢዩ (ሶ.ወ.ወ) በመሄድም የኢስራእን ታሪክ ሰሙ። “አንተ የአላህ መልክተኛ መሆንህን እምሰክራለሁ።” በማለትም የሰሙትን ሳያመነቱ መቀበላቸውን አረጋገጡ። (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል) የመጨረሻውን የምጥቀት ጫፍ የደረሰ ኢማን፣ የዚህ እምነት ባለቤት የኢስላም ታላላቅ ሰዎች ፈርጥ ቢሆኑ ምኑ ያስገርማል! አቡበክር ነፍሳቸዉንና ገንዘባቸውን ለእስልምና ዳዕዋ መሰዋታቸው የጽኑ እምነታቸው አይቀሬ ውጤት ነው። ኢማን ወደ ቀልብ ሲገባ ለመስዋእትነት ያነሳሳል። እንደ አቡበክር አይነት እጅግ ጽኑና ጥልቅ እምነት ከሆነስ?! አቡበክር ራሳቸውን ለመስዋእትነት አቅርበው የአላህን መልእክተኛ የታደጉባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው። አንድ ቀን ቁረይሾች ከካዕባ መስክ ላይ የአላህን መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ለማነቅ ሙከራ ሲያደርጉ አቡበክር ተከላከሉላቸው። በዚህ ጊዜ ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) ትተው ከርሳቸው ላይ በመረባረባቸው ራሳቸውን ስተው እስኪወድቁ ድረስ ደበደቧቸው። አፍንጫቸውን ከዓይናቸው ወይም ከጉንጫቸው መለየት እስኪያዳግት ድረስ ክፉኛ ቆሰሉ። ሰዎች አንስተው ወደቤታቸው ወሰዷቸው። ራሳቸውን ሲያውቁ መጀመሪያ ያቀረቡት ጥያቄ፡- “የአላህ መልእክተኛ በምን ሁኔታ ውስጥ ናቸው?” የሚል ነበር። (ሲረቱ አን-ነበዊያህ ዘይኒ ደህላን፡፡) ከመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ወደ መዲና በተሰደዱ ጊዜም ተመሳሳይ መስዋእትነት ከፍለዋል። ቁረይሾች አግኝተው ሊገድሏቸው ብርቱ ጥረት አድርገዋል። በዚህ ጊዜ የአቡበክር አቋም እጅግ አስገራሚ ነበር። ቁረይሾች ከዋሻው በር ላይ ቆመው በነበረ ጊዜ የተናገሩትን ድንቅ ቃል እንመልከት። “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንደኛቸው ወደ እግሩ ስር ቢያይ ይመለከተናል።” መልእክተኛው ግን ባልደረባቸውን እንዴት እንደሚያጸኑ ያውቁ ነበር። እንዲህ አሉ፡- “አቡበክር ሆይ! አላህ አብሯቸው ባለ ሁለት ሰዎች ስጋት አይግባህ።” አቡበክር ገንዘባቸውን ሁሉ ለእስልምና ዳዕዋ መስዋእት አደረጉ። ዓኢሻ እንዲህ ብለዋል፡- “አቡበክር 40 ሺህ (የወርቅ ፍራንክ) ለዳዕዋ መጸወቱ። የአላህ መልእክተኛ ለአስቸጋሪው የተቡክ ዘመቻ ጦርነት ትጥቅና ስንቅ እንዲዘጋጅ ባልደረቦቻቸውን በጠየቁ ጊዜ ሶሐቦች ገንዘቦቻቸውን እየያዙ መጡ። ኡስማን ብዙ ገንዘብ አመጣ። ዑመር ግማሽ ሐብታቸውን መጸወቱ። አቡበክር ደግሞ ሙሉ ገንዘባቸውን ሰጡ። የአላህ መልእክተኛም (ሰ.ዐ.ወ)፡- ‘አቡበክር ሆይ! ለቤተሰቦችህ ምን አስቀረህ?’ ሲሏቸው። ‘አላህንና መልእክተኛውን’ ሲሉ መለሱ።” (ቲርሚዚ ዘግበውታል) ብልህነትና ቆራጥነት በጃሂልያ ዘመን ወገኖቻቸው ጣኦት ለማምለክ ሲጋፉ እርሳቸው አንድም ጊዜ እንኳ ለጣኦታት ለመስገድ ካለመፍቀዳቸው፣ ወገኖቻቸው በአስካሪ መጠጥ ሲነከሩ እርሳቸው ግን ኢምንት እንኳ ካለመጎንጨታቸው የበለጠ ብልህና አስተዋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ነገር የለም። ጣኦት አምልኮ ቂልነት እና ጥመት፣ አስካሪ መጠጥ መጠጣትም ውድቀትና ውርደት መሆኑን በብሩህ አእምሯቸው ተረድተዋል። ምን ያህል ጀግናና ቆራጥ እንደሆኑ ለማሳየት የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) በሞቱና ከፊል ዐረቦች በኢስላማዊው ስርዓት ላይ ባመጹ ጊዜ ያሳዩአቸው አስደናቂ የጀግንነት አቋሞች በቂ ናቸው። ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) በሞቱ ጊዜ ሶሐቦች እጅግ ከማዘናቸው የተነሳ ከፊሎቹ አንደበታቸው ተሳሰረ። ሌሎችም ከተቀመጡበት መነሳት ተሳናቸው። ዑመርም (ረ.ዐ) “ነብዩ አልሞቱም። ይመለሳሉ።” እስከማለት ደረሱ። አቡበክር ግን ሌሎች ሰዎች እንደሚሞቱት መልእክተኛውም መሞታቸውን አወጁ። የዑመርን ንግግር ሐየሱ። ሶሐቦችን አረጋጉ። የሚከተለውን የአላህ ቃልም አስታወሱ፡- “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡” (ኣሊ-ዒምራን 3፤144) ሪዳህን ክስተትን የተቆጣጠሩበት ሁኔታም በወሳኝና ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ የሚላበሱትን ፍጹም ጀግንነት ያሳያል። ያኔ አላህ የአቡበክርን ቀልብ በሐቅ ላይ ባያጸና እና የጽኑ ነብያትን ቆራጥነት ባያላብሳቸው ኖሮ ተከስቶ የነበረው ፈተና ገና ለጋ የነበረውን የእስልምና ሕንጻና መንግስቱን ባወደመው ነበር። ይህም ስለሆነ ነው አቡበክር ከአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) በኋላ ሁለተኛው የእስልምና መንግስት መስራች ተብለው የሚወደሱት። ትህትናና ቁጥብነት እንደ አቡበክር ያለ ታላቅ ስብእና ስልጣን አያታልለውም። ከኢስላማዊው አደብና ስነምግባር አያወጣውም። እናም በኸሊፋነት ዘመናቸው ልክ እንደ ቀድሞው ለስላሳና አዛኝ፣ ለሕዝባቸው ጉዳይም ቀናኢ ሆነው ቀጠሉ። ተከታዩ ታሪክ አቡበክር በኸሊፋነት ዘመን የነበራቸውን ትህትና ለማሳየት ጥሩ ምስክር ነው፡- አቡበክር ለአዛውንትና ረዳት አልባ እንስቶች ዘወትር ጠዋት ፍየል ያልቡ ነበር። ኸሊፋ በሆኑ ጊዜ አንዲት የመንደራቸው እንስት፡- “ከእንግዲህ አቡበክር ፍየሎቻችንን አያልብልንም” አለች። አቡበክር ይህን ማለቷን ሲሰሙ፡- “በአላህ እምላለሁ፣ እንደወትሮው ሁሉ ማለቤን እቀጥላለሁ። የኖርኩበትን መልካም ባህሪ አላህ እንደማይቀይርብኝ ተስፋ አደርጋለሁ።” አሉ። የዓለማችን ታላላቆች ለክብራቸው እንዲያጎበድዱ የሚያደርግ አንጸባራቂ አቋም ነው።፡ ከስጋዊ ስሜቶችና ዝንባሌዎች በላይ በመምጠቅ የኡምማውን መብትና አስፈልጎት የማስታወስ፣ ክብሩንና ገንዘቡን የሚጠብቅለት ታላቅነት ነው። የአቡበክር ዙህድ የአቡበክርን ዙህድ (ለዓለማዊ ጸጋና ድሎት አለመጓጓት) ከሚያሳዩ ክስተቶች መሐል ኢማም አህመድ፣ አኢሻን ጠቅሰው የዘገቡት ታሪክ ይገኝበታል። እንዲህ ብላለች፡- “አቡበክር ሲሞቱ አንዲት ዲናር ወይም ዲርሃም አልተውም። ከመሞታቸው በፊት ገንዘባቸውን በሙሉ ወደ በይተል ማል (የሙስሊሞች የገንዘብ ግምጃ ቤት) አስገብተውት ኖሯል።” ዑርወት እንዳስተላለፉት አቡበክር ኸሊፋ በተደረጉ ጊዜ ያላቸውን እያንዳንዷን ዲርሃምና ዲናራቸውን ወደ ሙስሊሞች በይተል ማል አስገቡ። “በዚህ ገንዘብ እነግድ ነበር። አሁን ግን ኸሊፋቸው ሲያደርጉኝ መነገድ አልቻልኩም።” አሉም። አጧእ ቢን ሳኢብን በመጥቀስ ቢን ሰእድ እንደዘገቡት አቡበክር ኸሊፋ በተደረጉ ማግስት ጠዋቱኑ በርካታ ኩታ በትከሻቸው ተሸክመው ሲሄዱ ዑመር ተመለከቷቸው። “የት እየሄድክ ነው?” ሲሉም ጠየቋቸው። “ወደ ገበያ” በማለት መለሱ። “የሙስሊሞች ሐላፊ ተደርገህ እያለ ኃላፊነትህን ትተህ ገበያ ውስጥ ምን ትሰራለህ?” ሲሉም ጠየቋቸው። “ቤተሰቦቼን ምን ላበላ ነው?” አሉ አቡበክር። “አቡ ዑደይዳህ ቀለብ ይወስንልሃል” አሏቸው። ተያይዘው ወደ አቡ ዑበይዳህ ዘንድ ሄዱ። እርሳቸውም፡- “አንድ ሙሃጅር የሚበቃውን ቀለብ፣ ሳይበዛም ሳያንስም፣ እቆርጥልሃለሁ። ለክረምትና ለበጋ የሚሆን ልብስም እገዛልሃለሁ። እርሱ ሲነትብ ትመልሰውና በልዋጩ ሌላ ትወስዳለህ” አሉ። በየቀኑ ግማሽ ፍየል ወሰኑላቸው። ገላቸውን የሚሸፍኑበት እራፊ ጨርቅም ሰጧቸው! በበጎ ነገሮች ሁሉ ቀዳሚ አቡ ሁረይራ እንዳስትላለፉት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ)፡- “ከናንተ ውስጥ ጾም ይዞ ያነጋ ማን ነው? በማለት ጠየቁ። አቡበክርም፡- ‘እኔ’ አሉ። ከናንተ ውስጥ ጀናዛን የሸኘ ማን ነው? ሲሉም ጠየቁ። አቡበክርም፡- ‘እኔ’ አሉ። ዛሬ ምስኪንን ያበላ ማን ነው? አሉም። አቡበክርም፡- ‘እኔ’ አሉ። በሽተኛ የጠየቀስ ማን ነው? ሲሉ፣ አቡበክር ‘እኔ’ አሉ። የአላህ መልእክተኛም፡- እነዚህ በጎ ድርጊቶች በአንድ ሰው ላይ አይሰባሰቡም፣ ያ ሰው ጀነት የገባ ቢሆን እንጅ አሉ።” (ሙስሊም ዘግበውታል) “ጅብሪል መጣና እጄን ይዞ ተከታዮቼ የሚገቡበትን የጀነት በር አሳየኝ። አሉ። አቡበክርም፡- ‘ከርስዎ ጋር ሆኜ ባየው እወድ ነበር’ አሏቸው። ነቢዩም፡- አቡበክር ሆይ! ከኡመቴ (ሕዝቦቼ) ውስጥ መጀመሪያ ጀነት የምትገባው አንተ ነህ አሏቸው።” (አቡ ዳውድ ዘግበውታል) የአላህ ፍራቻ እና ጥንቃቄ አቡበክር አንድ ባሪያ ነበራቸው። ዘወትር ጠዋት እየወጣ ስራ በመስራት ገንዘብ ያገኛል። አንድ ቀን ምግብ ይዞ መጣ። አቡበክርም አንድ ጉራሽ ተመገቡለት። ባሪያውም በመሐይምነት ዘመን ለፈጸመው የጥንቆላ ተግባር ከተሰጠው ክፍያ ያገኘው ምግብ እንደሆነ ነገራቸው። አቡበክርም፡- “ልታጠፋኝ ተቃርበህ ነበር።” አሉና ጣታቸውን ወደ ጉሮሯቸው በመላክ እንዲያስመልሳቸው ሞከሩ። አልወጣ ብሎ አስቸገራቸው። “በውሃ እንጅ አይወጣም” ሲሏቸው በሳህን ውሃ እንዲቀርብላቸው አደረጉና እርሱን እየጠጡ የበሉትን ሁሉ አስመለሱ። “አላህ ይዘንልዎት። ለአንዲት ጉርሻ ይህን ያህል ራስዎን ያንገላታሉን?” ተባሉ። “ነፍሴ ከአካሌ ካልተነጠለች ይህች ጉርሻ የማትወጣ ቢሆንም እንኳ ነፍሴን ከማውጣት ወደኋላ አልልም። የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)፡- ‘በሐራም ምግብ የበቀለ ስጋ እሳት ለርሱ ይበልጥ የተገባ፣ ነው’ ሲሉ በመስማቴ በዚህ ጉርሻ አማካይነት ከአካሌ አንዳች ነገር እንዳይበቅል ስለፈራሁ ነው” አሉ። (በይሐቂ እንደዘገቡት አል ሒልያህ 2/31) የአምላካቸውን ከለላነት መምረጣቸው ቡኻሪ እንደዘገቡት ዓኢሻ (ረ.ዐ) የሚከተለውን ተናግረዋል፡- “ወላጆቼ ሙስሊም ሆነው እንጅ አላውቃቸውም። የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ጠዋትና ማታ ከኛ ዘንድ የሚመጡ ሆነው እንጅ አንድም ቀን አላለፈም።” ሙስሊሞች መካ ውስጥ እንግልት ሲበዛባቸው አቡበክር ወደ ሐበሻ ለመሰደድ መካን ጥለው ወጡ። “በርከል ገማድ” ከተባለ ቦታ ሲደርሱ ኢብን ዱግነህ አገኛቸው። የጎሣ አለቃ ነው። “የት እየሄድክ ነው?” ሲልም ጠየቃቸው። “ወገኖቼ ከሀገር አስወጡኝ፤ ሀገር ላገር እየተዘዋወርኩ አምላኬን ማምለክ እፈልጋለሁ” ሲሉ መለሱ። ኢብን ዱግነህም፡- “አቡበክር ሆይ! አንተን የመሰለ ሰው ሀገር ጥሎ አይወጣም። እንዲወጣም አይደረግም። አንተ ችግረኛን የምትረዳ፣ ዝምድናን የምትቀጥል፣ ችግርን የምትጋራ፣ እንግዳ የምታስተናግድ፣ ከባለመብት ጎን የምትቆም ሰው ነህ። ስለዚህ እኔ ከለላ እሆንሃለሁ። ተመለስና እዚያው ሀገርህ ውስጥ ጌታህን አምልክ” አላቸው። ወደ መካ ተመለሱ። ኢቢን ዱግነህም አብሯቸው ሄደ። ማታ ላይ የቁረይሽ ባላባቶችን በየቤታቸው እየዞረ፡- “አቡበክር ከሀገር የሚወጣ ወይም እንዲወጣ የሚደረግ ሰው አይደለም። ችግረኛን የሚታደግን፣ ዝምድናን የሚቀጥልን፣ ችግርን የሚጋራን፣ እንግዳ የሚንከባከብንና ከተበዳይ ጎን የሚቆምን ሰው ከሀገር ታስወጣላችሁን?” ሲል ወቀሳቸው። ቁረይሾች ለአቡበክር ከለላ መሆኑን ተቀበሉ። ግና እንዲህ ሲሉ አስጠነቀቁት፡- “ለአቡበክር አምላክን ቤቱ ውስጥ ብቻ እንዲያመልክና እንዲሰግድ ንገረው። በቤቱ ውስጥ ያሻውን ነገር ያንብብ። እኛን እያወከን ግን፣ እነዚህን ነገሮች በይፋ ከፈጸመ ሴቶቻችንና ልጆቻችን እንዳይፈተኑ እንሰጋለን።” ኢብን ዱግነህ ለአቡበክር ይህንኑ ነገራቸው። አቡበክር ጌታቸውን በቤታቸው ውስጥ ማምለካቸውን ቀጠሉ። ሶላት በይፋ አይሰግዱም፤ ቁርአንም ከቤታቸው ውጭ አይቀሩም። በኋላ ግን ከካዕባ ግቢ ውስጥ የመስገድ ሐሳብ መጣላቸው። ይህንኑ አደረጉ። ከርሱ ውስጥም መስገድና ቁርአን መቅራት ጀመሩ። የጣኦታውያን እንስቶችና ሕጻናትም በአግራሞት ይመለከቷቸው ጀመር። አቡበክር አልቃሽ ሰው ነበሩ። ቁርአን ሲቀሩ በለቅሶ ይንፈቀፈቃሉ። ይህ ድርጊታቸው የቁረይሽ ባላባቶችን አስደነገጠ። ለኢቢን ዱግነህም እንዲህ የሚል መልእክት ላኩ፡- “አቡበክር አምላኩን ከቤቱ ውጭ ላያመልክ ቃል አስገብተን ከለላ ትሆን ዘንድ ፈቅደን ነበር። እርሱ ግን ቃሉን ጥሶ በካዕባ ግቢ ውስጥ መስገድ እና መቅራት ጀምሯል። ሴቶቻችንና ልጆቻችን እንዲፈተኑ ስለማንሻ ከልክለው። ቤቱ ውስጥ ብቻ ማምለክ ከፈለገ ይችላል። አምልኮውን ይፋ ማድረግ የሚፈልግ ከሆነ ግን ከለላነትህን መልስለት፤ የሰጠንህን ቃል ማፍረስ አንሻም። በይፋ እንዲያመልክም አንፈቅድለትም።” ዓኢሻ እንዳስተላለፉት ኢቢን ዱግነህ ወደ አቡበክር ዘንድ መጣና፡- “እኔና አንተ የተጋባነውን ቃል ታውቃለህ። ስለዚህም በቃልህ መሠረት ቤትህ ውስጥ ብቻ አምልክ፤ ካልሆነ ከለላነቴን መልስልኝ። ከለላዬ እንዲጣስና ዐረቦችም ይህን ጉድ እንዲሰሙ አልሻም” አለ። አቡበክርም፡- “ከለላነትህን መልሸልሃለሁ። ከእንግዲህ የአላህን ከለላነት ብቻ እሻለሁ።” አሉ። ከአቡበክር ሌላ ይህን የጀግንነት አድራጎት ማን ሊፈጽም ይችላል። በዚህ ድንቅ አቋም ሊዋብ የሚችለው የአቡበክር ስብእና ብቻ ነው። በአላህ ላይ የነበራቸው እምነት ይህን ያህል ጽኑና ጠንካራ ነበር። የክህደት ሐይሎች ዙሪያውን ከበው ሊያጠፏቸው ባሰፈሰፉበት ወቅት አላህ ከየትኛውም ፍጡር የላቀ፣ ከለላው የሚከጀል፣ ተስፋ የሚጣልበት ብቸኛ ሐይል መሆኑን፣ አላህ የረዳውን የሚያሸንፈው እንደሌለ በጥልቅ ተረዱ። በኸሊፋነት ዘመን አቡበክር ኸሊፋ የሆኑት ሙስሊሞች በነብያቸው (ሰ.ዐ.ወ) ሞት ምክንያት ግራ በተጋቡበት አስፈሪ ወቅት ነው። በወቅቱ ከፊል ዐረቦች ከኢስላም አፈንግጠዋል። ሌሎች ከመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) በኋላ ለማንም ላለማደር ወስነዋል። ሮሞች ሂጃዝን ለመውረር በዝግጅት ላይ ናቸው። የሮሞችን ጥቃት ለመመለስ የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያዘጋጁት የኡሳማ ኢቢን ዘይድ (ረ.ዐ) ጦር ጉዞውን ለመቀጠል ከመዲና አፋፍ ላይ ሆኖ ትእዛዝ ይጠባበቃል። በዚህ ሁሉ ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ኸሊፋ የተደረጉት አቡበክር ሐላፊነታቸውን በሚገባ ተወጡ። አፈንጋጮችን (አል-ሙርተዲን) አደብ (ሥርዓት) ለማስያዝ ቆራጥ ውሳኔ ወሰኑ። ሌሎች ሶሐቦች የጦርነቱን ሐሳብ ባይደግፉም እርሳቸው ግን በዚሁ ሐሳባቸው ጸኑ። በኋላ ላይ ግን ሶሐቦች የርሳቸውን ሐሳብ ደገፉ። በአላህ በረከትም እስልምናን በዐረቢያ ውስጥ እንደ አዲስ ለማጽናት ተመሙ። አላህ የለገሳቸው ድል ታላቅ ነበር። የአመጽ እንቅስቃሴውን በእንጭጩ ቀጩት። የኡሳማንም ጦር የአላህ መልእክተኛ ወዳሰማሩት ግንባር አዘመቱ። ይህ ጦር እስልምናን ለማስፋፋትና ሕዝቦችን ነጻ ለማውጣት የተገኙ ድሎች ሁሉ መነሻ ሆነ። የአስተዳደር ፖሊሲያቸው ኸሊፋ በተደረጉ ጊዜ ያሰሙት ተከታዩ ታሪካዊ ንግግር ነበር፡- “እኔ በናንተ ላይ ተሹሚያለሁ። ይህ ማለት ግን ከናንተ ብልጫ አለኝ ማለት አይደለም፤ በጎ ከሰራሁ አግዙኝ። ክፉ ከሰራሁ አስተካክሉኝ። እውነት መናገር አደራን መጠበቅ ሲሆን፣ መዋሸት ደግሞ ክህደት ነው። ከናንተ መካከል ደካማው መብቱን እስካሟላለት ድረስ ከኔ ዘንድ ጠንካራ ነው። ከናንተ ዘንድ ጠንካራው ግዴታውን እንዲወጣ እስካደርገው ድረስ ከኔ ዘንድ ደካማ ነው። ሰዎች በአላህ መንገድ መፋለምን ሲተው አላህ ውርደትን ያከናንባቸዋል። በአንድ ሕዝብ ውስጥ ዝሙት ከተስፋፋ አላህ ሁሉንም በቅጣቱ ያጠቃልላቸዋል። አላህንና መልእክተኛውን እስከታዘዝኩ ድረስ ታዘዙኝ። የአላህን እና የመልእክተኛውን ፈቃድ ስጥስ ግን ልትታዘዙኝ አይገባም።” አቡበክር የአስተዋይ ልቦና፣ የሩቅ አሳቢ አእምሮ ባለቤት ነበሩ። በዘመናቸው ያሉ ሁኔታዎችን በጥንቃቄ ከማየት፣ በጥልቀት ከማስተዋል የመነጨ ንግግራቸው የልብ ብርታትን፣ ፍጹም መተማመንና ጽኑነትን የተላበሰ ነው። የኸሊፋነት ዘመናቸው ጥቂት ቢሆኑም እጅግ አስደናቂና ታላላቅ በሆኑ ስኬቶች የተሞሉ ናቸው። የአቡበክር ብልህነት በበርካታ አጋጣሚዎች ተስተውሏል። በተለይም እጅግ ፈታኝ በሆኑ ሁኔታዎች። ታላቅ ሰው ታላላቅ አቋሞችን ያስመዘግባል። ቁርኣንን የመሰብሰብ ድንቅ ተግባር በየማማህ ጦርነት ወቅት በርካታ የቁርአን አዋቂዎች የመገደላቸውን ዜና አቡበክር በሰሙ ጊዜ ዑመር አብረዋቸው ነበሩ። በዚህ ጦርነት በርካታ የቁርአን አዋቂዎች ተገድለዋል። “በሌሎች ጦርነቶችም ተመሳሳይ ሁኔታ ተፈጥሮ አዋቂዎቻችን እንዳያልቁ እሰጋለሁ። ስለዚህም በነቢዩ ዘመን የተጻፉ የቁርኣን ጽሑፎች እንዲሰበሰቡ ብታደርግ መልካም ይመስለኛል” አቡበክርም፡- “የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያላደረጉትን ነገር እንዴት እኔ አደርገዋለሁ?” ሲሉ ጠየቁ። ዑመርም፡- “በአላህ እምላለሁ! ይህን ብታደርግ መልካም ነው” አሉ። ዑመር አቡበክርን ደጋግመው ጎተጎቱ። በመጨረሻም አቡበክር በሐሳቡ ተስማሙ። ዘይድ እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል አቡበክር እንዲህ አሉኝ፡- “አንተ አስተዋይ ወጣት ነህ በመጥፎ ነገር አንጠረጥርህም። ለአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ቁርኣን ሲወርድላቸው እየተከታተልክ ትጽፍ ነበር። ስለዚህም የተጻፉ የቁርኣን መልእክቶችን በአንድ አሰባስብ” አሉኝ። በአላህ እምላለሁ! ይህን ሐላፊነት ከሚያሸክሙኝ ተራራ እንድገፋ ቢያዙኝ እመርጥ ነበር። “የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያላደረጉትን እንዴት እናንተ ታደርጋላችሁ?” አልኳቸው። አቡበክርም “በአላህ እምላለሁ! በጎ ነገር ይመስለኛል” አሉኝ። ደጋግመውም ጎተጎቱኝ። በመጨረሻ በሐሳባቸው ተስማማሁ። በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ ተጽፎ የነበረውን ቁርአን ከያለበት ተከታትዬ ሰበሰብኩት። የአት-ተውባህን የመጨረሻ አናቅጽም ከኹዘይማህ ቢን ሳቢት ዘንድ አገኘሁት። “ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ (እምነት) ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን (ላይ) ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው፡፡” (አል-ተውባህ 9፤ 128-129) (ሐዲስ ሐሰኑን ሶሂህ) ዘመን ተሻጋሪ መልእክቶቻቸው። “ሰዎች ሆይ! በአላህ እምላለሁ! ጠላቶቻችሁ ቢበዙ፣ ወዳጆቻችሁ ቢያንሱና ሰይጣን በሙሉ ኃይሉ ቢዘምትባችሁም እንኳ አላህ ይህን ሐይማኖት የሐይማኖቶች ሁሉ የበላይ ያደርገዋል። ጣኦታውያን ይህን ቢጠሉም። ንግግሩ እውነት፣ ቃል ኪዳኑም የማይታብል ቅል ነው። አህባሽ ማን ነው የሀበሺ (አህባሽ) መንገድ የጀመረው አብደላ አል-ሐረሪ የተባለ ግለሰብ ነበር፡፡ ግለሰቡ ሐረር የተወለደ ሲሆን የሀይለ ስላሴ መንግስት ቀኝ እጅ ነበር፡፡ ከሃይለስላሴ አማች አንደርጌ ጋር ሆኖ ዓሊሞችን ሲያሳስር፣ መብትና እኩልነትን የሚሉትን ሲያጠቃ እና ሲሰልል ቆየ፡፡እ.ኤ.አ በ1940 (1367 ሂጅራ) ላይ በሐረር የቁርኣን ሂፍዝ ማዕከል መምህራንን አሳስሮ አስዘጋ፡፡ የመርከዙን ዳይሬክተር ሼህ ኢብራሁም ሀሰንን አሳስሮ 23 ዓመታት አስረፈደባቸው፡፡ አብደላ አል-ሐረሪ የፈጠረው ፊትና ‹‹ፊትነተልኩሉብ›› ተብሎ ይታወቃል፡፡ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀደሬ ሰፈር ሙስሊሙን ሲያጋጭ ቆይቶ በ1948 ወደ እስራኤል ተጓዘ፡፡ ለዓመት በዚያ ቆይቶ በ1949 ወደ ሶሪያ ገባ፡፡ ከዚያም በ1950 ወደ ሊባኖስ ተጓዘ፡፡ በሊባኖስ በማቅራት ህፃናትን ማሳደን ቀጠለ፡፡ ቀስ እያለ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪች አፈራ፡፡ ከአገር ከወጣ በኋላ ከየሁዳዎች ጋር በሚስጢር ይገናኝ ጀመር። ከፍተኛ ገንዘብ ተመድቦለት እ.አ.አ በ1982 የሊባኖስ የርስ በርሱ ጦርነት ጊዜ ድምፁን ሀይሉን አጠናከረ፡፡ ከዚያ በ1980ዎች እስራኤል ሊባኖስ ስትወርና ስታጠቃ የሙስሊሞች ጀመዓ ስትወጋ አህባሾችን ግን ተወቻቸው፡፡ ምክንያቱም የርሷ ወዳጅ ናቸውና ነው፡፡ በ1990 አህባሾች በእስራኤል ተረድተው ወደ ፖለቲካ ገቡ፡፡ በ1992 የሊባኖስ ጥቂት ወንበር አሸንፈው ፓርላማ ገቡ፡፡ ቀስ በቀስ የራሳቸውን ሚሊሻ ጦር መለመሉ፡፡ ሙስሊሙን ማበጣበጡን ገፍተው ቀጠሉ፡፡ ከነርሱ ውጭ ያለውን ሁሉ ‹‹ካፊር›› እያሉ መፈረጁ ተያያዙት፡፡ ለመንግስትና ለእስራኤል መረጃ እየሰጡ ሙስሊሙን ማስመታት ጀመሩ፡፡ ራሳቸውን በውሸት ‹‹የሻፊዒ መዝሀብ እንከተላለን›› እያሉ ያስወራሉ፡፡ አህለል ሱንና ነው። አሻዓሪና ማቶረዲ ነን ይላሉ፡፡ ሱፊያም ነን ይላሉ። ሆኖም የሶፊያ ዓሊሞች በሊባኖስ በሌሎች ሀገራትም መጀመሪያ እውነት ሱፊያ ናቸው ብለው ተሸደውደው ነበር። ሆኖም በሗላ በዝርዝር ሲያውቋቸው አጋልጠው ምላሽ ጻፉባቸው። ሰዉም እንዲያውቃቸውን እና አስጠነቀቁ።እውነታው ግን እነርሱ የእስራኤል ቀኝ እጅ ናቸው፡፡ ቀሰ በቀስ አል-ሀበሺ የሱንና መንገድ እየበከለ ሺዓ፣ ሪፋኢ፣ ሙርጂአ፣ተክፊር፣ሱፊ፣አል-ጀበሪ፣ ቃዲሪያና ጃህሚያ ወዘተ መንገዶችን ቀይጦ(ስፕሪስሪስ) አድርጎ የራሱን አዲስ መንገድ ፈጠረ፡፡ የዓለም ሙስሊሞችን ማክፈር ያዘ፡፡ አብደላ አል-ሐረሪ ‹‹ሳዑዲ እንዴት ከፈረች?›› ብሎ ሁሉ መጽሀፍ ጽፏል፡፡ (ሶ.አ.ወ) አገር መካና መዲና የካፊር አገር ብሎ ጽፏል፡፡ ይህ ብቻ የየሁዳ መሳሪያ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፡፡ አቋማቸው ምንድነው? ቀጥሎ ጥቂቶችን ብቻ እናያለን፡- 1. ከካፊር ጋር ቁማር መጫወት፣ የካፊርን (ክርስቲያን) መስረቅና ማጭበርበር ይቻላል ብሎ ያስተምራል።ዋናው እንዳይነቃ በድብቅ ማድረግና ዋናው መጠንቀቅ ነው ብሎ ያስተምራል፡፡ (መጽሐፉ ሰሪህ አል-በያን፣ገጽ 133) 2. ሰሀቦችን ይሳደባል፡፡ አንዳንዶቹን ሰሀቦች ካፊር ናቸው የጀሀነም ናቸው ብሎ ጽፏል፡፡ ለምሳሌ ታላቁን የነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሆሃባ ሙአዊያ ኢብኑ አቢሱፍያን ካፊር የጀሀነም ሲል ገልጿል፡፡ የነብያችን (ሶ.ዐ.ወ) ባለቤት አዒሻን ተሳድቧል፡፡ 3. በነጃሳ መስገድ ይፈቀዳል ይላል፡፡(መጽሐፉ ቡግየቱ 4. ዘካ የለም ይላል፡፡ ዘካ ከእስልምና ማዕዘናት አንዱ ነው፡፡ አህባሾች ግን ሰው ዘካ እንዳያወጣ ከወረቀቱ ብር(ኖት) ላይ ዘካ የለበትም ይላሉ፡፡ ይህ ማለት በባንክም ይሁን በቤትዎ ቢሊዮን ብር እንኳ ካለዎ ዘካ አይስጡ ብሎ 5. ሪባ (ወለድ) መውሰድን ያበረታታሉ፡፡ ባንክ ገንዝ አስቀምጠው ባንኩ የካፊሮች(ወይም ስራ አስኪያጁ ካፊር(ክርስቲያን) ከሆነ ጠላታችን ስለሆኑ ወለዱን መውሰድ ይቻላል ብለው ያስተምራሉ። 6. ሴቶቻቸው ሻሽ ብቻ አድርገው ሱሪ ማድረግ ይችላሉ ይላሉ። ጂንስና ፋሽንንም ያበረታታሉ፡፡ 7. በሊባኖስ አገር የሙዚቃ ባንድ አላቸው ይህ ባንዳቸው ‹‹›› ይባላል፡፡ ዓመታዊ የሙዚቃ ድግስ ያደርጋሉ:: በዛ ላይ ሴቶችና ወንዶች በጋራ 8. የአጅነቢ ሴትን ፎቶ፣ ቪዲዮ አልያም በመስታወት ውስጥ ራቁቷን እንኳ ብትሆን በስሜትም ቢሆን ማየት ይቻላል:: ከቁርአንና ሱና ተቃራኒ ሆነው የተከለከለው በዓይን በቀጥታ ማየት ብቻ ነው ብለው ያስተምራሉ፡፡ ‹‹ሪፋዒ›› የተሰኘ ጦሪቃን ያስፋፋሉ:: በኢትዮጵያ ጀምረዋል ይህ ጦሪቃ ከሺዓ ጋር የሚያመሳስለው ብዙ እምነት አለው፡፡ የኢትዮጵያ ሙስሊም ግን ሱኒ ነው፡፡ 10. እምነት በልብ ነው ባይሰግዱም ኢባዳ ባይሰራም አንዴ አመንኩ ማለት በቂ ነው ብለው ያስተምራሉ:: (መጽሀፍ አ-ደሊል አልቀዊም፣ ገጽ 7) 11. ተከታዮቻቸው በአሜሪካና ካናዳ የቂብላ አቅጣጫ ካልተቀየረ ብለው ረብሻ ፈጥረዋል፡፡ በመጨረሻም ከመስጊድ ሲባረሩ የራሳቸው መስጊድ በተለየ ቂብላ ላይ ሰሩ። አሁን ከሙስሊሙ በተለየ ቂብላ ነው መስጊዳቸው፡፡ 12. ድግምትን አይቃወሙም። ራሳቸውም ይፈፅማሉ፡፡ ለሲህር የሚጠቀሙበት ‹‹ሁቡብ አል-አሀብ›› ብለው የሚጠሩት ነገር አላቸው፡፡ 13. ቁርኣን የጂብሪል ቃል እንጂ የአላህ ቃል አይደለም ብለዋል። የአላህ ቃል አይፃፍም ይላሉ፡፡ 14. የሚገርመው ይህን ሁሉ የጥመት መንገድ እየተከተሉ ሱፊያ ነን፣ ሻፊዒ መዝሀብ ተከታይ ነን ይላሉ፡፡ 15. ከነርሱ እምነት ዉጭ ያሉ ዓሊሞችን እንደያስተምሩ ሆን ብለው ያስተጓጉላሉ፣ ይደበድባሉ፣ ያሳስራሉ፣ ያውካሉ፣ በአንድ ወቅት በሊባኖስ ይህ ችግር በስፋት ፈጥረው ‹‹ሸሪዓ መጽሔት›› በቁጥር 574 እትሙ ‹‹ሊባኖስ ጦርነት በመስጂዱ ውስጥ›› በሚል ርዕስ ጽሑፍ አስነበቦ ነበር፡፡ 16. ዓመታዊ የሴቶቻቸው የሂጃብ ፋሺን ሾው አላቸው፡፡ በዚያ ላይ ሂጃብ ከሚለብሱት ሴቶች ጋር በጋራ ይጨፍራሉ፡፡ ስውር አጀንዳዎች የአህባሽ ጉዳይ በኢትየጲያችን አነጋጋሪ አጀንዳ ከሆነ ሰንበትበት ብሏል ። በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃንም ስለዚህ ጀመዓ ብዙ ብዙ ተብሏል ። አነጋጋሪነቱም ያለምክኒያት አይደለም ። ከአስተሣሠብ እስከ ሥነምግባር ፤ ከእምነት እስከ ማህበራዊ ኑሮ ግንኙነት በእጅጉ የወረደ አመለካከትና አስተምህሮ ያለው አህባሽ በህዝቡ መካከል ማረፊያ ቢያገኝ ሊያደርሰው የሚችለው ጥፋት ከፍተኛ ይሆናል የሚለው የብዙዎች ስጋት ነው ። አህባሽ እንከኖቹ ብዙ ናቸው ። ትኩረቱና መሠረቱ ከተውሂድ ይልቅ ወደ ሽርክ ( በአላህ ማጋራት ) እና ወደ ሸርክ የሚያደርሱ መንገዶች ያዘነበለ ነው ፤ ጥርት ካለው የቁርኣንና የሀዲስ ትምህርት በበለጠ ወደ ፍልስፍና እና መሠረት አልባ ቂሣዎች (ትረካዎች) ያደላል ፤ ከፍቅርና ከመደጋገፍ ይልቅ በማህበረሰቡ መካከል ጥላቻን ፣ ምቀኝነትንና ውጥረትን ያራምዳል ፤ ከሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ የማክፈር (ከእስልምና የማስወጣት) ፖሊሲውና ‘ ለመቻቻል ወኔ የከዳው ስብስብ ’ መሆኑ ሲታሰብ ደግሞ የአህባሽ ጀመዓን አደገኛነትና የአስተሣሣቡን መርዛማነት አጉልቶ ያሣያል ። በመሆኑም ይህ ጉዳይ እጅግ አሣሣቢ ነው ስላመንበት በዛሬው የአጀንዳ አምዳችን የተለያዩ መረጃዎችን በማገላበጥ ስለዚህ ጀመዓ ምንነት በሚከተለው መልኩ አጠናቅረናልና ተከተሉን ። የኋላ ታሪክ ዛሬ የምናነሣት የዐብደላህ አልሀረሪ (አልሀበሺ) ጀመዓ የቅርብ ጊዜ ታሪክ ነው ያላት ። በምድር ላይ የሃምሣ አመት እድሜ እንኳን አልሞላትም ። የተመረሠተችው በሊባኖስ ሲሆን መሥራቹም የኛው ሰው ናቸው ። ሙሉ ሥማቸው ዐብደላህ ኢብኑ ሙሀመድ አልሀረሪ (አልሀበሺ) ይባላል ። በሀረር ከተማ ከአደሬ ብሄረሰብ ነው የተወለዱት ። አልሀበሺ የዘር ሀረጋቸው ከቁረይሽ ጎሣዎች አንዷ ከሆነችው ከበኒ ሸይባህ እንደሚመዘዝ ይነገራል ። ተከታዮቻቸው እሣቸው ይዘው የመጡትን ዐቂዳ / እምነት / ታላቅነት ለማመልከት የዘራቸውን ታላቅነት ይጠቅሣሉ ። በሌላ በኩል ግን ይህንን ጉዳይ የማይጋሩ በርካቶች ናቸው ። ናቸው ቢባል እንኳ ከተከበረ ዘር መሆንንና መልካምነትን የሚያገናኛቸው ነገር አለመኖሩን በርካታ ምሣሌዎችን በመጥቀስ ማስረዳት ይቻላል ። የዚህ ኡመት ፈርዖውን በመባል የሚታወቀውና በነቢያችን ሰለላሁ ዐለይህ ወሠለም ዘመን ዋና የኢስላም ጠላት የነበረው አቡጀህል ከቁረይሽ ጎሣ መሆኑን ልብ ይሏል ። በቁርኣን ከባድ እርግማን የወረደበት አቡለሀብም ቢሆን የነቢያችን ሰላላሁ ዐለይህ ወሠለም አጎት የነበረ ስለመሆኑ አንዘንጋ ። ዐብደላህ አልሀበሺ በልጅነታቸው በሀረር ገጠራማ አካባቢዎች የዐረብኛ ቋንቋና የሻፊዒይን ፍቅሂ ተምረዋል ። ሌሎች ሃይማኖታዊ ትምህርቶችንም ከተለያዩ መሻኢኮች ቀስመዋል የማይጨበጠው አቋማቸው ዐብደላህ አልሀበሺ ከወጣትነት እስከ ሽምግልና በዘለቀው የህይወት ዘመናቸው አንድ አይነት አቋም ይዘው ሲጓዙ አልተስተዋሉም ። ለበርካታ ጊዜያት በሱፊያ አመለካከቶችና መንገዶች ውስጥ ሲወጡና ሲገቡ ቆይተዋል ። ሀረር እያሉ ቃዲሪያ የሚባል ጠሪቃ መንገድ ተከታይ ነበሩ ። ወደ ጅማ ሲሄዱ ደግሞ ቅልጥ ያሉ ቲጃኒ እንደነበሩ ይነገራል ። ከዚህም በተጨማሪ በየጊዜው የሚፈፅሟቸው ድርጊቶች ለብዙዎች ግራ የሚያጋቡ ነበሩ ። ሼክ አህመድ አድደውለዊ ስለሣቸው ያዩትን ሲናገሩ ‘ይህ ሰው በአንድ ወቅት ጅማ ሄዶ ሲመለስ በቲጃኒ ጠሪቃ ላይ ተመስርቶ አላህን የሚያወሣበት መስገጃው ላይ ተቀምጦ በዙሪያው ስድስት ሲጃዳዎች አንጥፎ አየሁት ። ስለዚህ ሁኔታ ተጠይቆም አንደኛዋ ሲጃዳ ለነቢዩ ናት ፤ ሁለተኛዋ ደግሞ ለኢማም አህመድ አትቲጃኒ ስትሆን የቀሩት አራቱ ደግሞ አውራዱ (አላህን ማውሣቱ) ላይ ይገኛሉ ተብለው ለሚጠበቁት ለአራቱ ኸሊፋዎች እንደሆኑ ተናግሯል ። አልሀበሺ ሀረር ተመልሰው ጥቂት እንደቆዩ ግን ይህን ጠሪቃ ተው ። ቲጃኒዎችንም ማክፈር ጀመሩ ። ወደ ሊባኖስ ሲሻገሩ ደግሞ የሪፋዒ ጠሪቃ ተከታይ እንደሆኑና ከሌሎች የሚሻለውም ይሀው መንገድ እንደሆነ ያስተምሩ ነበር ። በሊባኖስ ቆይታቸው ጥመትና አልባሌ ነገሮች ከሞላባቸው ከተለያዩ የፍልስፍና መንገዶች የተለያዩ አመለካከቶች መቅዳትና መገልበጥ ያዙ ። ውርሣቸውም ይህን ይመስላል – በኢማን / እምነት/ ጉዳይ ላይ ከኸዋርጆች (አፈንጋጮች) ጋር በማበር ሙስሊሞችን ማክፈር ጀመሩ ። ጀህሚያ እና ሙዕተዚላ ከሚባሉ ጀመዓዎች ደግሞ ደግሞ የአላህን መልካም ሥሞችና ባህሪዎች በመቁረጥ አሊያም በመቀጠል ለቁርኣን አንቀፆች ያልሆነ ትርጉም መስጠትን ወረሡ ። ከሺኣዎች ደግሞ እነ ሙዓዊያን እና ዐምር ኢብኑልዓስን ጨምሮ ታላላቅ ሰሃቦችን የመስደብ ትልቅ ወንጀል ተጋሩ ። ከአህለልኪታቦች ደግሞ በተወሱል ሰበብ መቃብር ለመቃብር አማላጅ ፍለጋ መንከራተትን በትምህርታቸው ውስጥ አካተቱ ። ሸኹ እንዲህ የተሠባጠረ አካሄድ የሚከተሉ ከመሆናቸው የተነሣ የሣቸው መንገድ ይህ ነው ብሎ በግልፅ ለማስቀመጥ ይቸግራል ። ሸኽ ዐብደላህ አልሀበሺ ከትንሽነታቸው ጀምሮ በባህሪያቸው አስቸጋሪ ሰው እንደነበሩ ይነገርላቸዋል ። ትክክል ነኝ ብለው ባመኑበት ነገር ከሸኾቻቸውና አስተማሪዎቻቸው ጋር ክርክር በመውደድ ይታወቃሉ ። በዚህም የተነሣ በየጊዜው ከሚያስተምሩዋቸው ሸኾች ጋር ውዝግብ ውስጥ ይገቡ ነበር ። ሰላትን ማንንም ተከትሎ ለመስገድ ፈቃደኛ አይደሉም ። ከሰዎች ጋር ላለመስገድ ሲልም ሰላታቸውን ያዘገዩ ነበር ። ከዚህም በላይ ሰዎች በሰላትና በቂርኣት በጥንቃቄ እንዲጨናነቁ ያስገድዳሉ ። የገዛ ሸኻቸውን ጭምር ተከትለው የማይሰግዱ ሲሆን ክስተቱም አንድን ሙስሊም ለማነወርና ለማክፈር ዳርዳርታውን የጀመሩበት ወቅት ነበር ። ላለመስገድ እንደምክኒያትነት ያቀርቡ የነበረውም ኢማማቸው በዐረቢኛ የፊደል አወጣጥ (መኻሪጀልሁሩፍ ) ላይ ችግር አለባቸው የሚል ነበር ። በወቅቱ ከተማሪያቸው ይህን ያስተዋሉት ሸህም ‘ ይህ ሰው ወደፊት የፊትና ሰው ( ሰዎች በሱ የተነሣ የሚወዛገቡበት ) ነው የሚሆነው ።’ እስከማለት ደርሰዋል ። ዘግይቶም ቢሆን የሸኹ ትንበያ የሠመረ ይመስላል ። ዛሬ ዓለማችን እሣቸው ባመጡትና ከአራቱም መዝሀብ ውጭ በሆነው አዲስ አመለካከት ችግር ውስጥ የገባች ስትሆን በዋናነት ደግሞ ያደጉባት ሀገር ሊባኖስ ትልቅ ፈተና ውስጥ ናት ። ሸሁ የዛሬ ሁለት አመት አካባቢ ይህችን ዓለም በሞት ቢሰናበቱም የለኮሱት ፊትና ግን ዛሬም ከሀገር ሀገር እየዘለለ ነው ። ሸኹና ተከታዮቻቸው ብዙ ክርስቲያኖች ሺዓዎችና የተለያዩ አልባሌ እምነት ተከታዮች በሚገኙባት በዚህች ሀገር እግራቸውን ሊያቆሙ የቻሉት ለሱና ሰዎች ባላቸው ጥላቻ የተነሣ ከምእራባውያን ፣ ከሺዓዎችም ሆነ ከሌሎች የኢስላም ጠላቶች ከፍተኛ ድጋፍ ስለሚደረግላቸው ነው ይባላል ። ማክፈር … ትልቁ መፈክር ዐብደላህ አልሀበሺ ለማንኛውም ‘ ይቃወመኛል አሊያም አመለካከቴን አይጋራም ’ ብለው ባመኑት ሰው ላይ ረጅም ምላሣቸውን ለመልቀቅ ወደኋላ አይሉም ። እሣቸውም ሆኑ ተከታዮቻቸው አንድን ሰው ለማክፈር እጅግ ሲበዛ ችኩሎች ናቸው ። በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚገኙ ሱፊዮች እስከዛሬ ድረስ ሰውን ሲያከፍሩ አልተስተዋለም ። አሁን የአህባሽ አመለካከት ከመጣ ወዲህ ግን እነሱም ወደማክፈር ገብተዋል ። ዐብደላህ አልሀበሺ ‘ አትተዓዉን ዐላ ነህይ ወልሙንከር ’ ( በመጥፎ ነገር ላይ መረዳዳት ) በሚለው ኪታባቸው ላይ እንደፃፉትም ከትላልቅ ዓሊሞች ውስጥ የሚያስቀሩት ጥቂቶችን ብቻ ነው ። ኪታባቸው ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ ተህዚር ! ተህዚር… ! ተጠንቀቁ ተጠንቀቁ .. ! በሚል ማስፈራሪያ የተሞላ ነው ። ካለፉትም ይሁን በህይወት ካሉት ዑለማኦች ፣ ዳዒዎችና የኢስላም ተንታኞች ውስጥ ሰዎች ሊሸሿቸው የሚገባቸውን አንድ በአንድ ይዘረዝራሉ ። ዓሊሞቹ የተናገሯቸውን ቃላት በመምዘዝም ‘ እገሌ በአንድ ወቅት እንዲህ ብሏል እገሌም እንዲህ ብሏል … እያሉ እራሣቸውን የዚህች ዓለም ብቸኛ ነቢይ አድርገው የማስቀመጥ ያህል ይፈርዳሉ ። ሲሻው ይሣደባሉ ፤ ካልሆነም ይራገማሉ ፤ ባስ ካለም ያከፍራሉ ። ስድባቸውን የሚጀምሩት ከታላቁ ሰሃባ ከሙዓዊያ ኢብኑ አቢሱፍያን ነው ። ስለ ዐምር ኢብኑል ዓስና ስለ እናታችን ዓዒሻም የሚሉት አላቸው ። ይህም ያለ አንዳች ኤዲቲንግ (ማስተካከያ) ከሺዓዎች የገለበጡት ቀጥተኛ የሆነ አቋማቸው እንደሆነ ብዙዎች ይስማሙበታል ። ከሰለፍ ዑለማኦች እነ ዳርሚይንና ኢብኑ ኹዘይማህን ወርፈዋቸዋል ። የተውሂድ አቀንቃኙ ኢብኑ ተይሚያህ ዋና ጠላታቸው ሲሆኑ ‘ ካፍር (ከሀዲ) ፤ ሙርተድ (ከኢስላም ወደ ክህደት የተመለሠ )’ በማለት ይገልጿቸዋል ። በተገኙበት ሁሉ ኪታቦቻቸው እንዲቃጠሉ አዘዋል ። የኢብኑ ተይሚያን ተማሪ ኢማም ኢብኑ አልቀይም አልጀውዚን እና ታላቁን ሙፈሲር (የቁርኣን ተንታኝ) ኢብኑ ከሲርንም አክፍረዋል ። ኢማም ዘሀቢን ኸቢስ (መጥፎ) ሲል ይዘልፏቸዋል ። ታላቁ የሀዲስ ሰው ሸይኸ አል አልባኒ ፣ የሳዑዲ ሙፍቲ የነበሩት ሸኽ ኢብኑ ባዝና ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲሁም የወቅቱ የዓለም ሙስሊም ዑለማኦች ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሸኽ ዶ/ር ዩሱፍ አል ቀርዳዊም በካፍርነት ከተፈረጁ መካከል ናቸው ። ሰዎች እንዲጠነቀቋቸው ከፃፉባቸው ሌሎች ሰዎች መካከል ታዋቂው ዳዒ ዶክተር ዐምር ካሊድ ፣ ፈይሰል መውለዊ ፣ ፈትሂ የኩን የመሣሠሉት ሲገኙ ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው ምሁራን ይገኙባቸዋል ። የሱፊያው መሪ ሸኽ ሙሀመድ ሰዒድ አልቡጢ ውግዘቱ ተርፎአቸዋል ። ዶክተር ዛኪር ናይክና የፒስ ቲቪ ባልደረቦቹም በክህደት ከተወነጀሉት ውስጥ ናቸው ። አልሀበሺ ታላቁን የፍቅሂ ሰው ሰይድ ሳቢቅን መጁሲ /እሣት አምላኪ/ ሲል ይገልጿቸዋል ። ሰይድ ቁጥብን ከመራገም አልፈው እሱንና ተከታዮቹን በስቅላት በመግደሉ ለጀማል አብዱናስር ታላቅ አድናቆት አላቸው ። የስደቱ ምክኒያት ‘ አልሀበሺ አክጣኡሁ ወሹዙዙሁ /አልሀበሺ ስህተቶቹና ድልጠቶቹ / ’ የምትለውና በዐብዱረህማን አድ ድመሽቂያህ የተዘጋጀችው ትንሽ መፅሃፍ አንደምታትተው ከሆነ አልሀበሺ ከትውልድ ሀገራቸው ኢትዮጰያ ሸሽተው የወጡት በሀረር ሙስሊሞች መካከል ውዝግብ በማስነሣታቸው ነበር ። በወቅቱ የሀረር ገዠ ከነበሩት የሃይለሥላሴ አማች አንዳርጌ ጋር በመተባበር በሀረር የሚገኙ የቁርኣን ሂፍዝ ማዕከላትን ማስዘጋታቸውም ተነግሯል ። ጊዜውም በ1940 ዓ.ል ነበር ። በወቅቱ ወደ ተውሂድ ጥሪ የሚያደርጉ ዑለማኦች በአልሀበሺ ውንጀላ ከፍተኛ መንገላታታ የደረሠባቸው ሲሆን በርካቶች ወደ ግብፅና ሳዑዲ ዐረቢያ በመሰደድ ህይወታቸውን ሲያተርፉ የተቀሩት ደግሞ እንዲታሰሩና በጨቋኙ መንግስት እንዲዋረዱ ተደርጓል ። ሰዎችንም የሚያሣስሩበት ዋና ምክኒያትም ዛሬም ተከታዮቹ እንደሚወነጅሉት ‘ ወሃቢያ ነው ’ በማለት ነበር ። ሆኖም ግን ኋላ ላይ ተነቅቶባቸው እራሣቸው የለኮሱት እሣት ሊፈጃቸው እንደሆነ ሲረዱ የታሠሩና የተገደሉ ሰዎች ቤተሰቦችን በቀል በመፍራት ከሀጃጆች ጋር በመሆን በሶማሊያ በኩል አድርገው ሣዑዲ ሊገቡ ችለዋል ። ሸሁ ቀጥለውም ወደ ሀገረ ኢስራኤል ኋላም ወደ ሶሪያ በመሻገር በመጨረሻም ሊባኖስን ማረፊያቸው አደረጉ ። በሊባኖስ ቆይታቸውም ዓሊም መስለው በመቅረባቸው ብዙዎች በሣቸው ተታለዋል ። መጀመሪያ አካባቢ የተለያዩ አንዳንድ መፅሃፎችን በማረም ወደ ማህበረሰቡ ውስጥ ገቡ ። ቀጥሎም ለየት ያለ አዲስ አመለካከታቸውን ማስተዋወቅ ያዙ ። ተውሂድ ይዞ የነበረውን ህዝብም ወደኋላ አንሸራተቱ ፤ በፍቅር ይኖር በነበረው ማህበረሰብ መካከል ፍትናን በማሠራጨት ጥላቻን በመንዛታቸውም አንድነታቸው ተበተነ ። ሀይላቸውም ተዳከመ ። ቁጥራቸው ስንት ይሆን በዓለም ላይ የአህባሽ ተከታዮች ቁጥር ከ250 ሺህ እንደማይበልጥ ይገመታል ። የዓለም ሙስሊሞች ቁጥር ወደ ሁለት ቢሊዮን የተጠጋ ሲሆን በነሱ እይታ ከነሱ ውጭ የሆነው ሙስሊም ሁሉ ካፍር በአላህ ያላመነ ከሀዲ ነው ማለት ነው ። እስልምናቸውም ትክክል ስላልሆነ እንደገና ሸሃዳ እንድይዙ ይመክራሉ ። አህባሾች በእምነት ጉዳይ ከሺዓዎች የሚጋሯቸው በርካታ አመለካከት ያሏቸው ሲሆን ህዝቡላህን ከመሣሠሉ በኢራን ከሚደገፍ ፓርቲም ትልቅ ድጋፍ ያገኛሉ ። የሱና ጀመዓዎችን ለመቃረን ሲሉ ብቻ ከጥመትና ከኩራፋት ጀመዓዎች ጋር ፍቅራቸው እጅግ የጠነከረ ነው ። መሪዎቻቸውም ሆኑ ተከታዮቻቸው በስሜት የሚነዱ ፣ ለጥቅም ያደሩ ፣ ሥነምግባርና ዘመናዊ እውቀት የጎደላቸው ናቸው ። የሚያንቀሳቅሷቸው ድብቅ የሆኑ የሙስሊሙ ጠላት እጆች እንዳሉባቸው የብዙዎች ግምት ነው ። ሱፍያ ፣ አል አሽዐሪይ ፣ ኢማሙ ሻፊዒይና አህባሽ አህባሾች ‘ ሱፊዮች ነን የኢማም አሽ ሻፍዒና የአሽዓሪይ መዝሀብ ተከታዮች ነን ቢሉም አመለካከታቸው በብዙ መልኩ ከነሱ የተለዩ ነው ። ሱፊዮች ሙስሊሙን ሲያከፍሩ በታሪክ አልታየም ። ‘ ቁርኣን የአላህ ንግግር አይደለም ’ አይሉም ። ከመካና መዲና ኢማሞች ኋላ እንዳይሰገድም ብይን አያስተላልፉም ። ከካፍሮች (ከሀዲያን ) ጋር አብረውም ሙስሊሙን አይበድሉም ። ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይህ ወሠለም ሰሃቦች አንዱን እንኳ አይሰድቡም ። እነሱ ‘ እንከተላቸዋለን ’ የሚሏቸው ኢማሙ ሻፊዒይም ከአካሄዳቸው ፍፁም የጠሩ ናቸው ። ኢማሙ በቀደምት ሰሃቦች መካከል ስለተፈጠረው ልዩነት ደፍረውና አፋቸውና ሞልተው ለመናገር አላህን ይፈራሉ ፤ ኢማሙ ሻፊዒይ ‘ ያች በርግጥም ትልቅ ፈተና ናት ። አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ከሷ እጃችንን አጥርቶልናል ። ታዲያ ምላሣችንን ማጥራት አይጠበቅብንም ’ ሲሉ በቀደምት ሰሃቦች ውስጥ የተከሰተውን ነገር ከመተንተን ይቆጠባሉ ። ኢማሙ ሻፊዒይ ሪባን /ወለድን / ም ሆነ ሰው ማጭበርበርን አይፈቅዱም ፣ ዘካን ከእስልምና አላስወጡም ፣ ለአላህ ባህሪያት ያለትርጉማቸው ትርጉም አልሠጡም ። ዋና ዋና አመለካከት ቁርኣን የመልአኩ ጅብሪል እንጂ የአላህ ንግግር አይደለም ይላሉ ። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለመሆኑ የሙስሊሞች ሁሉ እምነት ነው ። በነሱ ጥላ ሥር ያልተጠለለውን ማንኛውንም ሙስሊም ሁሉ ካፊር ነው ይላሉ ። እውነተኛ ሙስሊም ማለት የነሱን አካሄድ የተከተለ አመለካከታቸውን የተጋራ ነው ። ከሀዲ ማለትም ከነሱ መንገድ የወጣ ነው ። አመለካከታቸውን ያልተቀበለውን ሙስሊም ስለሚያከፍሩ ተከትለውት አይሰግዱም ። ማክፈር በነሱ ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነው ። አንድ ካፊር ያልሆነውን ሙስሊም ወንድሙን ካፊር ያለ ሰው ንግግሩ ወደሱ ተመላሽ እንደምትሆን ነበያችን አስተምረውናል ። ‘ የሀረም ( የመካና መዲና ) ኢማሞችን ተከትሎ መስገድ ሀራም ነው’ ይላሉ ። ለሀጅ የሚሄድ ሰው እነሱን ተከትሎ መስገድ የለበትም ቢሰግድም ሰላቱ ትክክል አይደለም ብለው ያምናሉ ። ኢማማቸው አልሀበሺ ይህንን ያደረጉ እንደሆነ ደግመው እንዲሰግዱ ያዛቸዋል ። ለምን ቢባል በነሱ አመለካከት የሀረም ኢማሞች ከሀዲዎች ናቸውና ነው ። በዚህ አይነት በርካቶችን የሀረም ተስግዶ የሚገኘውን ከፍተኛ አጅር አሣጥተዋል ። የአላህን መልካም ባህሪያትና ሥሞች መካዳቸው ሌላው ነው ። አላህ ስለራሱ የተናገራቸውን ነገሮች ትርጉሙን በማጣመም ይተረጉማሉ ። ሲሻቸው ይቀንሣሉ ባሰኛቸውም ጊዜ ይጨምራሉ ። ቀደምት ሰለፎችና በተዋረድ እነሱን የሚከተሉ ሙስሊሞች ግን አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ስለራሱ በተናገረው መልኩ ያምናሉ ። እርሱ ለራሱ ያፀናውንም ባህሪ በሚገባው መልኩ ያፀናሉ ። ሀጃቸውን ለማስፈፀም መቃብር አካባቢ ይመላለሣሉ ። ሙታኖች ሰዎችን ይረዳሉ ፣ ያግዛሉ ፣ ከጭንቅም ያላቅቃሉ የሚል እምነት አላቸው ። ከዚህም የተነሣ የአላህን በር ችላ በማለት ውሎአቸውን ደሪህ ካባቢ ያደርጋሉ ። የአላህ ወሊዮች ከመቃብር ወጥተው የሰውን ጉዳይ ፈፅመው የመመለስ ብቃት አላቸው የሚል እምነት አላቸው ። ከአላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ሥምም በላይ የወሊዮቹ ሥም ሲጠራ ይበረግጋሉ ። በዲን ውስጥ አዲስ ፈጠራን /ቢድዓን/ ያበረታታሉ ። ‘ መልካም ነገር እስከሆነ ድረስ ቢጨመርበት ግድ የለውም ’ በማለት ከሃይማኖት አስተምህሮ ውጭ የሆኑ ነገሮችን ይጨማምራሉ ። በዚህም የተነሣ አምልኮአዊ ተግባራቶቻቸው ከነቢዩ ሱናዎች ይልቅ በሌሎች መጤ ፈጠራዎች የተጥለቀለቁ ናቸው ። ኢማን ማለት የውስጥ እምነት ነው በሥራ ባይገለፅም ችግር የለውም የሚል አቋም አላቸው ። በመሆኑም በሸሪዓ ህግጋት ለመሥራት የተሠላቹ ናቸው ። ለሀላል ሀራሙም ነገር ግድ የላቸውም ። ይህም በመሆኑ በምድር ላይ የአላህ ህግ ተግባራዊ እንዳይሆን የሚፈልጉ በእጅጉ ይደግፏቸዋል ። ትክክለኞቹ ሙስሊሞች ግን ኢማን ማለት በቀልብ ውስጥ የሰረፀና በተግባርም የሚረጋገጥ ጉዳይ እንደሆነ ያምናሉ ። ከአራተኛው ኸሊፋ ዐሊ ኢብኑ አቢጣሊብ ጋር በሀሣብ የተለያዩትን ሰሃቦችን እነ ሙዓዊያን እና ዐምር ኢብን አልዓስን ‘ ከአላህ ተእዛዝ የወጡ ናቸው ’ በማለት ይወርፏቸዋል ። ይህም የሺዓን አመለካከት የሚጋሩ መሆናቸውን አመላካች ነው ። በሊባኖስም ከሺዓዎች ጋር በመተባበር የሱና ጀመዓዎችን ሲያሣድዱ ይስተዋላል ። አልሀበሺና ተከታዮቻቸው ከአመለካከታቸው ውጭ የሆኑትን ሙስሊሞች በመጥላት በመመቅኘትና እንዲሁም ሰሃቦች በመዳፈርና በመሣደብ ይታወቃሉ ። ይህም በመሆኑ በሊባኖስ ውስጥ ተስማምቶ ለመኖር የማያመች ወጣ ያለ የቁጣ ባህሪ ያለው ሰው ካጋጠመ የአል ሀበሺ ተከታይ እንደሆነ ይገመታል ። በሀገራችንም ውስጥ የምናየውም ሥራቸው ሰዎች ያላሉትን አሉ በማለት ትናንሹን ጉዳይ በማካበድ አንዳቸውን በሌሎች ላይ በማነሣሣት ነው ። ከአስገራሚ ፈትዋዎቻቸው በነጃሣ መስገድ ችግር የለውም ። ወለድ መብላት ይበቃል ። ሙስሊም ካልሆነ /ካፍር/ ጋር ቁማር ተጫውቶ መብላቱ ችግር የለም ። ችግር እስካልተፈራ ድረስ ። ሴትን ልጅ በተደጋጋሚ ማየቱ ነው እንጂ የሚከለከለው በመጀመሪያ እይታ ለረጅም ጊዜ ማየቱ ይበቃል ። ሴት ልጅ በየትኛውም ጊዜ ያለባሏ ፈቃድ ሽቶ ተቀብታና ተኳኩላ መውጣት ትችላለች ። ኢክቲላጥ /የሴቶችና ወንዶች ቅልቅል/ ችግር የለውም ። ለዚህም ሲባል ተከታዮቻቸው የሆኑ ወንድና ሴቶች ተቀላቅለው ይጨፍራሉ ። ሙስሊም ወዳልሆኑ ሀገሮች የሚሄድ ሰው ችግር ይገጥመኛል ብሎ የሚፈራ ከሆነ መስቀል ማንጠልጠል ይችላል ። ዘካ በወርቅና ብር እንጂ በወረቀት ገንዘብ ግዴታ አይሆንም ። ሆን ብሎ መዘግየትና መስነፍ ችግር የለውም ። ለምሣሌ ጁሙዓና ጀመዓ ላለመምጣት የፈለገ ሰው ነጭ ሽንኩርት መብላት ይችላል ። መኻሪጀልሁሩፍ /የዐረብኛ ቃላትን በትክክል ማንበብ ማይችሉ/ አሰጋጆችን ተከትሎ መስገድ አይበቃም ። ለሴት ልጅ ከላይ ሂጃብ እስከለበሠች ድረስ ከታች ጠባብ ጂንስ ብትለብስም ችግር የለውም ። በአንድ ወቅት በአህባሽ ብይን የተነሣ በአሜሪካና ካናዳ የሚገኙ ሙስሊሞች ከከዕባ አቅጣጫ 90 ድግሪ ያህል ዞረው ሰግደው ነበር ። ይህ ነው እንግዲህ ከእስልምና አስተምህሮ ወጣ ያለው ጥፋታቸውና አስቀያሚ አካሄዳቸው ። ልብ ያለው ልብ ይበል ። የአህባሽ አመለካከት ወደ አንድ ሀገር አይደርስም የሚከተሉት ነጥቦች ቢከተሉት እንጂ የሰዎች ለሰዎች ማህበራዊ ግንኙነት ይበላሻል ፣ የሙስሊሙ አንድነት አደጋ ውስጥ ይገባል ፣ ሽኩቻ ጥላቻና ውጥረት በመካከላቸው ይነግሣል ። ሙስሊሞች መሣቂያ መሣለቂያ ይሆናሉ ። በምእመናን መካከል መተሣብና መተዛዘን ይጠፋል ፣ አሉባልታና የውሸት ወሬ ይስፋፋል ። ከሱና ይልቅ ቢድዓ ቦታ ያገኛል ፣ ከቁርንና ሀዲስ በበለጠ መሠረተ ቢስ ታሪኮችና ትረካዎች /ቂሳዎች/ ይገናሉ ፣ ከታላቁ ነቢይ ሥም በላይ የወሊዮችና የሸሆች ሥሞች ይዘወተራሉ ። የአላህ የአንድነት ትምህርት ይሸረሸራል ሽርክና ወደ ሽርክ የሚያደርሱ መንገዶች ክፍት ይሆናሉ ፤ ተውሂድ በሽርክ ይተካል ፣ ንቃት በመሃይምነት ይተካል ፣ ብስለት በስሜታዊነት ፣ እዝነት በጭካኔ ፣ መተማመን በጥርጣሬ ፣ መቻቻል በብጥብጥ ይተካል ፣ ሚዛናዊነት በአክራሪነት ፣ አርቆ አስተዋይነት በችኩልነት ይተካል ። ከዚህም ባለፈ ሂጃብ በሱሪ ይተካል ፣ ቁርኣን በተለያዩ ሀድራዎችና ሙዚቃዎች ይተካል ። መናፍቃን ቦታ ያገኛሉ ፣ የሱና ሰዎች ይጠላሉ ፣ በኢስላም ሀግጋት ለመሥራት ደፋ ቀና የሚሉ ‘ አክራሪ ፣ አሸባሪ ’ ይባላሉ። አለማቀፍ ዓሊሞች ምን ይላሉ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ከሱፊያም ሆነ ከሌላ ጀመዓ የሆኑ የአራቱ መዝሀብ አለማቀፍ እውቅና ያላቸው የዘመናችን ዓሊሞች ከዚህ ጀመዓ በማስጠንቀቅ ረገድ አንድ ሆነዋል ። አብዛኛዉ ዓሊሞቹ በሱፊያ መዝሀብ ላይ የሚገኙት የግብፁ ታላቁ ኢስላማዊ ተቋም አል አዝሀር እነሱን አላውቃቸውም ብሏል ። ጠማሞች ስለመሆናቸውም በተደጋጋሚ ገልጿል ። የአዝሀር ዩኒቨርስቲ ዳይሬክተር አህመድ ዑመር ሃሽም ‘ ይህ ጀመዓ በቁርኣንም ሆነ በሀዲስ የማይመራ ነው’ ብለውታል ። የሊባኖሱ ሙፍቲ ሸኽ ኻሊድ ሀሠን ከሀገሪቱ መንግስት ርእሰ ብሄር ረሺድ ከራሚ በአንድ ወቅት ዐብደላህ አልሀረሪ ከሀገር ወጥቶ በነበረበት ወቅት በሱና ሰዎች ላይ በሚያደርገው አደገኛ አካሄድ የተነሣ ወደ ሀገር ወስጥ እንዲገባ እንዳይፈቀድለት ጠይቀው የነበረ ሲሆን ለጥቂት ጊዜ ታግዶ ነገር ግን በተለያዩ ምእራባውያን ሀገራት ግፊት የተነሣ ሊገባ ችሏል ። የግብፁ ሙፍቲ ዶክተር ዐሊ ጁሙዓ ‘ ሥሙ ዐብዱላህ አልሀረሪ አልሀበሺ የሚባል ሰውየመሠረታት ይህች ጀመዓ ውስጣዊና ውጫዊ ገፅታም አላት ። ውጫዊ ገፅታዋን ስናይ በፍቅሂ የሻፊዒይ መዝሀብ ተከታይ ፣ በዐቂዳ ደግሞ አሽዐሪን ይመስላሉ ። ውስጣዊ ተልእኮዋ ግን ያላግባብ ሙስሊሞችን ማክፈር፣ ምእመናን ያላግባብ መወንጀልና በሀዝቦች መካከልል ውጥረትና ውዠንብር መፍጠር ነው ። ለዱኒያዊ ጥቅም ሲሉም ለኢስላም ጠላቶች ይሠራሉ ። ብለዋል ። በአውሮፓ የሙስሊም ኮሙኒቲ ሙፍቲ የሆኑት ዶክተር ፈይሰል መውለዊ ‘ የዐብደላህ አልሀረሪ ተከታዮች የሆኑት አህባሾች በጥቃቅን ነገሮች ሙስሊሙን ዑለማ የሚያከፍሩ ፤ አብዛኞቹ የሰለፍ ዑለማኦች የማይጋሯቸው የሆኑ የራሣቸው የሆነ አመለካከት /ዐቂዳ / ያላቸው ቡድኖች ናቸው ። ከሸኻቸው ውጭ ስለማይቀበሉ ከነሱ ጋር መነጋገር ጥቅም የለውም ። ከነሱ ጋር ላለመከራከር መስጅዳቸውን መሸሽ ይገባል ። ። እነሱ ከነሱ ውጭ የሆነውን ‘ ከሀዲ ነው ከነሱ በኋላ መስገድ አይበቃም ’ ብለው ቢያምኑም እኛ ግን ሙስሊሞች እንደሆኑና ከነሱ ጋርም ሆነ ተከትለዋቸው መስገዱ ይበቃል የሚል እምነት አለን ። የዓለም ሙስሊም ዑላማኦች ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶክተር ሼከ ዩሱፍ አልቀረዷዊም ‘ እነሱ የሚወክሉት የተወሰነ የማህበረሰብ ክፍል ብቻ ነው ። የሙስሊሙን የጋራ አቋም /ኢጅማዕ/ በመጣል ተለይተው የወጡ ናቸው ። የሙስሊም ዑላማኦችን አክፍረዋል ። አህባሾች በጥመት ውስጥም በጣም የሰጠሙ ናቸው ። ኢማም ዘሀቢን ፣ ኢብኑ ተይሚያን ፣ ኢብኑልቀይምን ፣ ኢማም ገዛሊን ፣ ኢብኑ ዐብዱልወሃብን ፣ ኢብኑ ባዝን ፣ ሰይድ ቁጥብን አንዱንም ሣይተው አክፍረዋል ። መሃይማን ብቻ ሣይሆኑ ድርብ ድርብርብ መሃይሞች ናቸው ። ሁኔታቸው አላህ እንዳለው ነው “ ሰዎች እንዳመኑት እመኑ በተባሉ ጊዜ ሞኞች እንዳመኑት እናምናለን እንዴ! ” ይላሉ ። የሶሪያው የሱፊያ ዓሊም የሆኑት ዶክተር ሙሀመድ ሰዒድ አልቡጢም ‘በበይሩት ዐብደላህ አልሀረሪ የሚባል ኢማም ያላቸው አህባሾች ወሃቢያን ተከትሎ መስገድ አይበቃም ፣ ኢብኑ ተይሚያ ካፊር ነው ይላሉ ። በመሠረቱ ወሃቢን ተከትሎ መስገድ ሀራም አይደለም ። ተከትሎ የሰገደም ሰላቱ ትክክል ናት ። አንድን ሙስሊም ማክፈር ይበቃም ሲሞት በኩፍር ላይ ሆኖ ስለመሞቱ ማረጋገጫ እስካልተገኘ ድረስ ። ስለሷ የምታነሱልኝ ጀመዓ ብዙ ሙስሊሞችን ያከፍራሉ ። ሙተወሊ ሸዕራዊን ቀርዷዊን እኔንም ያከፍራሉ ። ምናልባት ሙስሊሞች እነሱ ብቻ ሣይሆኑ አይቀሩም ።’ ብለዋል ። በሊባኖስ የሙስሊም ጀመዓዎች ተጠሪ የሆኑት ፈትሂ የኩን ‘ ዐብደላህ አልሀረሪም ሆነ ድርጅቶቹ ቀደምት ሰለፎችና የዚህ ኡመት ሚዛናዊ አመለካከት ያላቸው ምሁራን የጋራ አቋም የያዙበትን ነገር የሚቃረኑ ናቸው ።’ ብለዋል ። በኢስላማዊ ብይኖች የበላይ የሆነው የሰኡዲ ቋሚ የሆነው የእውቀትና የፈትዋ ኮሚቴ በአንድ ወቅት ‘ ዐብደላህ አልሀረሪ ኢስላምን አገለገለ ወይንስ አወደመው ? ’ ተብሎ በተጠየቀ ጊዜ እንዲህ በማለት መልስ ሰጥተዋል ። ‘ በሥም ተጠቃሹ እጅግ መጥፎ ሰው ነው ። በዘመኑ ካሉ የቢድዓና የጥመት መሪዎችም አንዱ ነው ። እሱም ሆነ ተከታዮቹ ሆንብሎ ነቢያችን ሰለላሁ ዐለይህ ወሠለም ሰሃቦችና ታቢዒዮች ያስተላለፉልን የሙስሊሞችን ቀደምት አመለካከት /ዐቂዳ / ለማጥፋት ቆርጦ የተነሣ ሰው ነው ። በፍቅሂ ዙሪያ የራሣቸው የሆነ አካሄድ አዘጋጅተዋል ከቁርኣንም ሆነ ከሱና ሰንሰለት በሌላቸው ለየት ባሉ እና በዘቀጡ አመለካከቶች የተሞሉ ናቸው ። በዐቂዳና በሥራ በኩል ከፍተኛ የሆነ ችግር አለባቸው ። የዚህን ኡማ ታላላቅ መሪዎች በማነወርም ይታወቃሉ ። ሁሉንም ሙስሊሞች ከነኚህ ጠማማ እና የተንሸራተተ ጀመዓ እንዲሁም ወጣ ካለ አመለካከታቸው እንዲጠነቀቁ እንመክራለን ።’ ብለዋል ። ታላቁ የሀዲስ ሰው ሼኽ ሙሀመድ ናስረዲን አል አልባኒም ‘ አህባሾች የዐብደላህ አልሀረሪ ተከታዮች ናቸው ። አመለካከታቸው በአጉል ፍልስፍና ላይ የተመሠረተ ሲሆን ቁርኣንና ሀዲስን በዐቅላቸው በመመራመር እንጂ በሰለፎች ግንዛቤ ላይ አይረዱም ። ተጠቃሽ ምንጮች
13700
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%AE%E1%89%A5%20%E1%88%98%E1%8A%AE%E1%8A%95%E1%8A%95
እዮብ መኮንን
እዮብ መኮንን፣ ኢትዮጵያዊ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን አቅርቧል። ከነዚህም ዉስጥ ለኢትዮጵያ የሬጌ ሙዚቃ እድገት አስተዋፆ ያደረገበት ስሙን በጉልህ ያስጠራዋል። እዮብ መኮንን ባደረበት ድንገተኛ ህመም፣ በናይሮቢ ከተማ ሕክምናውን በሚከታተልበት ሆስፒታል እሁድ ማታ ነሐሴ ፲፪ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. አርፏል። የህይወት ታሪክ እዮብ መኮንን እባላለሁ በነገራችን ላይ የወታደር ልጅ ነኝ አባቴ ወታደር እንደመሆኑ ከሀገር ሀገር በመዘዋወር ነበር ሀገሩን ያገለግል የነበረው ይኸው ሥራው ደግሞ ጂግጂጋ አድርሶት ከእናቴ ከአማረች ተፈራ የምሩ ጋር ለመተዋወቅ በቃና ጥቅምት 2 ቀን 1967 ዓም በጭናቅሰን ገብርኤል ጂግጂጋ ከተማ እኔ ተወለድኩ ዕድሜዬ ለትምህርት እንደደረሰም የአንደኛ ደረጃ ትምህርቴን በጂግጂጋ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፈል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ደግሞ ከአባቱ ከመኮንን ዘውዴ ይመኑ ጋር ወደ አስመራ በመሄድ የተከታተልኩ ሲሆን ቀሪውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ደግሞ ወደ ጂግጂጋ በመመለስ ተከታትያለሁ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን እየተከታተልኩ የሙዚቃ ፍቅር የገባቸው እና ሙዚቃን ከኔ በተሻለ ከሚሠሩ ልጆች ጋር በአቅራቢያዬ እየሄድኩ እለማመድ ጀመር ነገር ግን ለሙዚቃው አዲስ እንደመሆኔ መጠን በሙዚቃ መሣሪያ ከሚለማመዱት ልጆች ጋር እኩል ሙዚቃን መለማመድ አዳጋች ሆኖብኝ ነበር ይህንንም ለአብሮ አደግ ጓደኛዬ ሙዚቃን እየተለማመድኩ እንደሆነ እና ነገር ግን ከመሳሪያው እኩል ስጫወት ልከ እንደማይመጣልኝ እና መሣሪያው የሚያወጣው ድምፅም እንደሚረብሸኝ ስነግራት እሷም ግዴለህም እዮብ መዝፈን እንደምትችል እኔ በደንብ አውቃለሁ አንድ ቦታ ልውሰድህ አለችኝ እኔም እሺ ስላት በማግስቱ ሙዚቃን በተሻለ መልኩ የሚለማመዱ ሊጆች ጋር ይዛኝ ሄዳ አስተዋወቀችኝ። በሰዓቱ ስለ ሪትም ፣ ፒች ወዘተ የማውቀው ነገር አልነበረም ይህን ሁሉ ሳላውቅ ልጆቹ በሚለማመዱበት ቦታ ላይ ተገኘሁና በል ዝፈን ተባልኩ እኔም የቦብ ማርሊን ኖ ውመን ኖ ከራይ የሚለውን ዘፈን ሳንቆረቁርላቸው በጣም ወደዱኝ እና በዚያው አብሬያቸው እንድለማመድ ፈቀዱልኝ የሚጨመረውን ጨምሬ የሚቀነሰውንም ቀንሼ ከቀናት ልምምድ በኋላ መድረክ ላይ ይዘውኝ ወጡ መድረክ ላይ በወጣሁ የመጀመሪያው ቀን ሕዝቡ ተሸከሞኝ አብሮኝ ሲደሰት ዋለ። ያኔ መዝፈን እንደምችል ገባኝ በዚህ ጊዜ ከሙዚቃው ጎን ለጎን ራሴንም ሆነ ቤተሰቦቼን የምረዳው ከቦታ ቦታ እየተዘዋወርኩኝ በማነሳቸው ፎቶግራፎች አማካኝነት ነበር ፎቶ ግራፎቼን ለማሳጠብ ሐረር በምሄድበት ጊዜ ናሽናል የተባለ ሆቲል እየተጋበዝኩ እዘፍን ነበር። በዘፈንኩ ቁጥር ደግሞ ሽልማቱ በሽ በሽ ነው:: በዚህ ወቅት አሸናፊ ከበደ እነ ታምራት ደስታን ይዞ ጂግጃጋ መጣ እኔም ገና እንዳየኋቸው ዝም ብሎ ደስ አለኝ። መዝፈን መቻሌን ማወቁ ለዘፋኞች ልዩ ፍቅር እንዲኖረኝ አድርጎኛል። አዲስ አበባ ገብቶ የመዝፈን ጉጉቴም ከፍተኛ ስለነበር መዝፈን እንደምችል ነገርኳቸው እና አዲስ አበባ ይዛችሁኝ ካልሄዳችሁ ብዬ ለመንኳቸው እነሱ ግን አንተ እዚህ ጥሩ ኑሮ ነው ያለህ እዚያ ሄደህ ምን ታደርጋለህ ብለው መከሩኝ። እኔም ግዴላችሁም አላሳፍራችሁም ውሰዱኝ ብዬ ደጋግሜ ለመንኳቸው ነገር ግን ሁኔታዬ ስላላማራቸው ሥራቸውን ሠርተው ከጨረሱ በኋላ ጥለውኝ ጉዟቸውን ቀጠሉ። በዛው ሰሞን (1991 ዓ.ም) ሐረር ያነሳኋቸውን ፎቶግራፎች እያሳጠብኩ አብሮኝ ፎቶ ግራፍ ያነሳ የነበረን አንድ ልጅ ድንገት አገኘሁት (ስሙን ባልጠቅሰው ይሻላል) ያ ልጅ ሥራው አልሆንልህ ብሎት ከስሮ በነበረ ጊዜ እኔ ፎቶ ካሜራ ሰጥቼው ነው እንደገና ሥራ ያስጀመርኩት። ከልጁ ጋ እንደተገናኘን ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ወሬ ስንጀምር መሻሻሉን እና ጉርሱም የምትባል ሀገር ፎቶ ቤት መከፈቱን ነግሮኝ እንደውም እዛ ከአዲስ አበባ የመጡ ዘፋኞች ሙዚቃ እያቀረቡ ስለሆነ ለምን አንሄድም አለኝ፡ በወቅቱ ኪሴ ውስጥ ሁለት ብር ብቻ ነው የነበረኝ እና ብር እንዳልያዝኩ ስነግረው አንተ ባለውለታዬ ነህ እኔ ሁሉንም ነገር እችልሀለሁ አለኝና ተያይዘን በሀይሉከስ ተጭነን ጉርሱም ገባን። እዚያ ስንደርስ አሁንም እነ አሸናፊ ከበደ ሙዚቃ እያቀረቡ ነው። በድጋሚ ሳገኛቸው ደስ ብሎኝ በድፍረት አስዘፍኑኝ አልኳቸው፡፡ እነሱም በመገረም አዩኝና እዚህም መጣህ አሉኝ እኔም አዎ አልኳቸው እና በድጋሚ እንዳ ዘፍኑኝ ለመንኳቸው እነሱም እሺ አሉና ዕድሉን ሰጥተውኝ መድረክ ላይ ወጥቼ ስዘፍን በሽልማት ተንበሸበሽኩ። እነ አሸናፊም ይህን ሲያዩ እሺ አዲስ አበባ ብንወስድህ ማን ጋር ታርፋለህ አሉኝ እኔም ካዛንቺስ አክስት ስላለችኝ እሷ ጋር ማረፍ እንደምችል ስነግራቸው ተስማሙና ይዘውኝ ጉዞአቸውን ቀጠሉ። እነሱ በየደረሱበት ሀገር አብሬ እየዘፈንኩ እና ፎቶ እያነሳሁ ከብዙ ቀናት ጉዞ በኋላ በ24 ዓመቴ አዲስ አበባ ገባሁ። አዲስ አበባ ካዛንቺስ አካባቢ አክስቴ ጋር ባረፍኩበት ወቅት የሀይልዬ ታደሰ ይሞታል ወይ የሚለው አልበሙ አዲስ ስለነበር በየጉራንጉሩ ሁሉ ይደመጥ ነበር። አዲስ አበባ በገባው በነጋታው አክስቴ ከኃይልዬ ጋር ትግባባ ስለነበር እሱ ናይት ክለብ እንድሠራ እንድታስፈቅድልኝ ስጠይቃት ያለምንም ማንገራገር ክለቡ ድረስ ሄዳ ስለእኔ ነገረችው። በነጋታው ኃይልዬ አስጠራኝና መዝፈን ትችላለህ አለኝ እኔም በደንብ እንደምችል እርግጠኛ ሆኜ ነገርኩት እሱም እንድሞከር እድሉን ሰጠኝ። ቀደም ሲል እንደገለፅከት ስለ ሪትም አጠባበቅና ስለሌላውም ነገር ምንም እውቀት ስለሌለኝ ገና ኪቦርድ ሲከፈት አብሬ መጮህ ስጀምር ይሄ ገና ይቀረዋል ብለው ገሸሽ አደረጉኝ እኔም የመገለል ስሜት ተሰምቶኝ ወጣሁና እዛ ቤት ዳግመኛ ሳልሄድ ቀረሁ። ለተወሰኑ ቀናት እቤት ቁጭ ብዬ እያንጎራጎርኩ ማንን ልጠይቅ ማንን ላናግር ማን ያዘፍነኝ በሚል ሀሳብ ተወጠርኩ ሌሎች የከለብ ባለቤቶችን ፈልጌ ማናገር እንዳለብኝ ራሴን አሳመንኩት ነገር ግን አንድ ምሽት ላይ የኔን ህይወት የሚቀይር ከስተት ተከሰተ በዛች የተባረከች ምሽት ፋልከን ክለብ ውስጥ ብዙ የውጭ ሀገር ዜጎች ሊዝናኑ ስለመጡ እንግሊዝኛ ዘፈን የግድ አስፈላጊ ስለነበር ተጠራሁ ጆሮዬን ባለማመን በፍጥነት ከተኛሁ ተነስቼ ወደ ክለቡ በመሄድ ጃምቦ ፋና የሚለወንና ሌሎች የአፍሪካ አ እንግሊዝኛ ዘፈኖችን እየሰባበርኩ አስነካሁት ከዛ ምሽት በኋላ ይሄ ለ ጎበዝ ነው ተባልኩና በወቅቱ የሀይልዬ ታደሰ ማናጀር በነበረው ወንድ አማካኝነት በደመወዝ ተቀጠርኩ፡ ከዛች ቀን በኋላ ኦሮሚኛውን ሱማሊኛውን፤ እንግሊዝኛወን የተጠየኩትን ቋንቋ ሁሉ እየሰባበርኩ መጫወት ጀመርኩ። ሰው እየወደደኝና አየተቀበለኝ ሄደ። እንደ አጋጣሚ የአከስቴም ቤት ፋልከ ከለብ አጠገበ ስለነበር ኑሮዬን አክስቴም ጋር ፋልከን ከለብ ውስጥም በማድረግ የአዲስ አበባን ኑሮ ተያያዝኩት። በ991 ዓ.ም ሙዚቃን እንደ ፕሮፌሽን ሀ ብዬ ፋልከን ከለብ ውስጥ በስፋት መጫወት ጀመርኩኝ በከለብ ህይወቴም በዋነኝነት የአሊ ቢራና የቦብ ማርሌን ዘፈኖች በስፋት አቀነቅን ነበር። ኦሮሚኛ መስማት እና መናገር ስለምችል ነው መሰለኝ ከሀገር ወስጥ ድምፃውያኖች ለአሊ ቢራ ልዩ ፍቅር አለኝ፡ የአሊ ቢራን ዘፈኖች ህፃን ሆኜ ወደ ትምህርት ቤት ስሄድ እያንጎራጎርኳቸው ስለምሄድ ልክ እንደ ህዝብ መዝሙር ሸምድጃቸው ነበር። ለብዙዎቹ የሀገራችን አርቲስቶች ፍቅር አ ክብር አለኝ ለባህል እና ሀገራዊ ሙዚቃዎች ግን ጌቴ አንለይን የመጀመሪያው ረድፍ ላይ ነው የማስቀምጠው ለሱ ልዩ ፍቅር አለኝ የቃላት አጠቃቀሙ ጉልበቱ የድምፁ ወብት ይማርከኛል። በተለይ ሀገሬን ስለምወድ ነው መሰለኝ ምናለኝ ሀገሬን በተለየ ሁኔታ እወዳታለሁ። ከዛ ውጪ ግን ብዙ ጊዜ መጽሀፍ ቅዱስ ማንበብ ያስደስተኛል። ልከ እንደ አሊ ቢራ ሁሉ ቦብም ሮል ሞዴሌ ነው። ቦብ ማርሌ ማለት ገላጭ ዘፋኝ ነው። ከቦብ በዜማ እንዴት ስሜት እንደሚገለፅ በደንብ ተምሬአለሁ። ቦብ ዜማን ከግጥሙ ጋር አብሮ ሲተርከው ከትርነቱ ቦታ ላይ ነው ቀጥታ በመንፈስ የሚወስደኝ። ቦብ ሲዘፍን ትንፋሽ አወሳሰዱ በስሜቱ ማዘኑን እና መቆጣቱን መግለፅ የሚችል ትልቅ ድምፃዊ ነው። እኔም እነዚህን ቴከኒኮች ከቦብ ማርሌይ የወረስኩት ይመስለኛል። ልክ እንደቦብ ማርሊ የሬጌን ዘፈኖች በደንብ ስለምጫወት እና ፀጉሬም ወደ ቦብ ይሄድ ስለነበር አድናቂዎቹ እና የሰፈር ልጆች ቦብ ብለው ነበር የሚጠሩኝ። መረጃውን ያጋራዋችሁ የአብስራ አለሙ ነኝ ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም @ ላይ ያግኙኝ አምላክ ነብስህን በገነት ያኑርልን ኢዮባችን የስራ ዝርዝር >የፍቅር አኩኩሉ(ሲንግል) የመጀመሪያ አልበሙ "እንደ ቃል" >ያየሽውን አይቻለሁ >ግን በምን በለጥሻቸው >ደስተኛ ነኝ ከ ዘሪቱ ከበደ >ታሚኛለሽ አሉ >ወኪል ነሽ >ውል አይፃፍ >ነገን ላየው ሁለተኛው አልበሙ የአልበሙ መጠሪያ "እሮጣለሁ" ሲሆን በውስጡ 14 ሙዚቃወችን የያዘ ነው ሰማኋቸው *ትክክል ነሽ *ተጠርቸ *የጋበዝኳቸው *(አፋርኛ) *ወደናቴ ቤት *ማን ያውቃል ተው ያልሽኝን ተውኩት *አንደበቴ *ሳይ *ይለፍ *ዝም እላለሁ *እንዴት ብየ የኢትዮጵያ ዘፋኞች
3621
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%8B%E1%88%9D
ኤላም
ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር። ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ። መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ። ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር። የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር። ይህ ቋንቋ የፋርስኛ ዘመድ ሳይሆን ምናልባት ለደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች የተዛመደ ይሆናል። እስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል። ኤላማውያን የራሳቸውን ሀገር ስም ሃልታምቲ ብለው ሰይመውት ሲሆን ለጎርቤቶቻቸው ለአካዳውያን «ኤላምቱ» በመባል ታወቁ። 'ኤላም' ማለት 'ደጋ' ሊሆን ይቻላል። ከዚህ በላይ በብሉይ ኪዳን (ዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ) አገሩ 'ኤላም' ተብሏል፤ ስሙም ከኖኅ ልጅ ሴም ልጅ ኤላም ነው። የኤላም ጥንታዊ ዘመን የኤላም መጀመርያ ከተማ ሱስን ወይም ሹሻን ነበር። አንዳንዴም የሱመር አለቆች ወርረው አገሩን ይገዙ ነበር። በሱመር ነገሥታት መዝገብ ዘንድ የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ. ግድም) እንዲሁም የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም (2200 ዓክልበ.) እና የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ (2150 ዓክልበ.) ኤላምን አሸነፉት። በሌሎች ጊዜያት ኤላማውያንም ከተሞች ለምሳሌ የሐማዚ ወይም የአዋን (አቫን) ነገስታት በፈንታቸው ሱመርን ይገዙ ነበር። በአዋን ነገሥታት ዘመን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኤላምን አሸንፎ (2075 ዓክልበ.) ከመግዛቱ በላይ በኤላም ውስጥ አካድኛን ይፋዊ ቋንቋ አደረገበት። ሆኖም ከሻርካሊሻሪ ዘመን በኋላ በ2013 ዓክልበ ግድም የአካድ መንግሥት በጉታውያን ወረራ ተሰብሮ ኤላም እንደገና ነጻ ወጣና አካድኛን ተወ። የሹሻን አገረ ገዥ የሆነ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያንጊዜ የአዋን ንጉሥ ሆነና አዲስ ኤላማዊ ጽሕፈት አገባ። ኩቲክ-ኢንሹሺናክ አንሻንንና ሲማሽኪን ወደ ግዛቱ ጨመረ፤ እንኳን በ1986 ዓክልበ. ግድም እርሱ የአካድን ቅሬታ ያዘ። ነገር ግን በ1979 ዓክልበ. ግድም የኡር ንጉሥ ኡር-ናሙ አሸነፈውና የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኤላም ተነሣ። በዚህ ወቅት ከመስጴጦምያ ጋር ሰላምና ጦርነት ተፈራረቀና እንኳን ገደማ የኡር ንጉሥ ሹ-ሲን ሴት ልጁን ለአንሻን መስፍን በትዳር ሰጠ። ነገር ግን የሱመር ኃይል ደክሞ ይጀምርና በ1879 ዓክልበ. ግድም፤ በሺማሽኪ ንጉስ በኪንዳታ መሪነት ኤላማውያን ከሹሻን ሕዝብ ጋር ኡር ከተማን አጠፉና ንጉሣቸውን የሹ-ሲን ልጅ ኢቢ-ሲንን ማረኩት። ከዚህ በኋላ ግን የኢሲን ከተማ ንጉሶች ኤላማውያን ከኡር አስወጥተው እንደገና ሰርተውት ኤላማውያን የበዘበዙትን ጣኦታቸውን ናና አስመለሱ። የሚከተለው መንግሥት 'ኤፓርቲ' ይባላል። ደግሞ ከነገስታት ማዕረግ 'ሱካልማህ' ይባላል። በ1858 ዓክልበ. ግድም የመሠረተው ንጉሥ 2 ኤፓርቲ ነበር። በዚህ ጊዜ ሹሻን በኤላም ስልጣን ብትሆንም የመስጴጦምያ ኃያላት እንደ ላርሳ ምንጊዜ ሊይዙት ሞከሩ። በ1745 ዓክልበ. ገደማ ከሹሻን ወደ ስሜን በሆነ ከተማ የነገሠ ሌላ ኤላማዊ ንጉሥ ኩዱር-ማቡግ ልጁን ዋራድ-ሲን በላርሳ ዙፋን ላይ አስቀመጠ። የዋራድ-ሲን ወንድም ሪም-ሲን ተከተለውና በብዛት መስጴጦምያን አሸነፈ። በዚህ ወቅት በኤፓርቲ መንግሥት ታዋቂ ከሆኑ ነገሥታት መኃል፤ ሺሩክዱቅ የባቢሎንን ሥልጣን ለመቃወም ከሌሎች አገሮች ጋር ስምምነት አደረገ። ሲዌ-ፓላር-ቁፓክ የመስጴጦምያ ነገሥታት እንደ ማሪ ንጉስ ዝምሪ-ሊም እንዲሁም የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ 'አባት' ብለው ይጠሩት ነበር። ኩዱር-ናሑንተ የአካድ መቅደሶች በዘበዘ። ነገር ግን የኤላም ተጽእኖ በመስጴጦምያ አልቆየም። በ1675 ዓክልበ. ገደማ ሃሙራቢ ኤላማውያን አስወጥቶ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ገለበጠውና መስጴጦምያን በሙሉ ገዛ። ሃሙራቢ የዘፍጥረት 14 አምራፌል ሲሆን ዋራድ-ሲን ወይም ሪም-ሲን አርዮክ እንደ ነበር ቢታስብም ዛሬ ብዙ ሊቃውንት ይህን ሃሳብ አይቀብሉም። በዚህ ምዕራፍ የተጠቀሰው ኤላማዊ ንጉስ ኮሎዶጎምር (በግሪኩ 'ኮዶሎጎሞር') ግን እንኳን ትክክለኛ ኤላማዊ ስም ('ኩዱር-ላጋማር') እንዳለው ይመስላል፤ ላጋማር የአረመኔ እምነታቸው ጣኦት ስም ነበርና። ካሳውያን በ1507 ዓክልበ. ገደማ ባቢሎንን ካሸነፉ በኋላ ታሪካዊ ምንጮች አይበዙምና ስለ ኤፓርቲ መንግሥት መጨረሻ ዘመን ብዙ አይታወቅም። የኤላም መካከለኛው ዘመን ከክርስቶስ በፊት ከ1500 ዓመት ጀምሮ በአንሻን ከተማ ዙርያ አዳዲስ ሥርወ መንግሥታት ተነሡ። የንገስታት ማዕረግ 'የአንሻንና የሱስን ንጉሥ' ተብሎ ነበር። መጀመርያው 1500-1400 የኪዲኑ ሥርወ መንግሥት ሲሆን የሚከተለው 1400-1210 የኢጊሃልኪ ሥርወ መንግሥት ነበር። ከኢጊሃልኪ 10 ነገሥታት አንዳንዱ ካሣዊት ልዕልትን ያገባ ነበር። በ1330 ክ.በ. ገደማ የካሳውያን ንጉስ 2 ኩሪጋልዙ ለጊዜው ኤላምን ወረረ። ከዚያም በ1240 ክ.በ. ገደማ ሌላ ካሳዊ ንጉስ 4 ካሽቲሊያሽ ከኤላም ጋር ሲዋግ አላከናወነም። የኤላም ንጉሥ ኪዲን-ሑትራን በ1232 ክ.በ. የካሳውያን ንጉሥ ኤንሊል-ናዲን-ሹሚ አሸንፎ በ1230 ክ.በ. ደግሞ የካሳውያን ንጉስ አዳድ-ሹማ-ኢዲና አሸነፈ። የሚከተለው ሥርወ መንግሥት የሹትሩክ ነገሥታት 1210-1100 ያሕል ገዙ። 2ኛው የሹትሩክ ንጉስ ሹትሩክ-ናሑንተ በ1184 ክ.በ. ካሳውይያንን በባቢሎን ሲዋጋ የሃሙራቢ ሕገጋት የተጻፈበትን ድንጋይ ከመማረኩ በላይ የማርዱክና የማኒሽቱሹ ጣኦታትና የናራም-ሲን ሐውልት ወደ ሱስን ማረከባቸው። በ1166 ሹትሩክ-ናሑንተ ካሳውያንን በፍጹም ድል አደረጋቸው። ነገር ግን በ1130 ሱስን ለባቢሎን ንጉሥ ለ1 ናቡከደነጾር ወደቀና የኤላም ንጉሥ ሑተሉሽ-ኢንሹሺናክ ወደ አንሻን ሸሸ። ከሱ በኋላ የኤላም ታሪክ ለጥቂት መቶ ዘመን አይገኝም። የኤላም አዲስ ዘመንና ፍጻሜ ከዚህ ዘመን እስከ 800 ክ.በ. ድረስ ስለ ኤላም ብዙ አይታወቀም። ቢያንስ አንሻን የኤላም ከተማ ሆኖ ቀረ። ኤላም ከባቢሎን ጋር በአሦር ላይ ስምምነት ያደርግ ነበር። የባቢሎን ንጉሥ ማር-ቢቲ-አፕላ-ኡሹር ከኤላም ትውልድ እንደ ነበር ይታመናል። ኤላማውያን ከባቢሎን ንጉሥ ከማርዱክ-በላሱ-ኢቅቢ ጋራ ጦርነት በአሦር ንጉስ በ5ኛ ሻምሺ-አዳድ ላይ አደረጉ። በዚያን ጊዜ ገዳማ ከኤላም ወደ ስሜን የማዳይ (ሜዶን) ሕዝብ በስሜን ፋርስና ዘመዶቹ ፋርሳውያን በኡርምያህ ሐይቅ ዙሪያ ተነሡ። ንጉሥ ሑምባኒጋሽ ከባቢሎን ንጉሥ ከመሮዳክ ባልዳን ጋራ በአሦር ንጉስ በ2ኛ ሳርጎን ላይ ስምምነት እንዳደረገ ይታወቃል። ከሱ የተከተለው ንጉሥ 2ኛ ሹትሩክ-ናሑንተ በ718ና በ716 ክ.በ. በሳርጎን ሠራዊት እጅ ድል ሆነ። የሳርጎን ልጅ ሰናክሬም መሮዳክ-ባላዳንን ገልብጦ የራሱን ልጅ አሹር-ናዲን-ሹሚ በባቢሎን ዙፋን ላይ በ708 ክ.በ. ንጉስ አደረገው። ሹትሩክ-ናሑንተ በወንድሙ ሐሉሹ ተገድሎ ይህ ሐሉሻ አሹር-ናዲን-ሹሚንና ባቢሎን በ702 ክ.በ. ማረከው። ሐሉሻ ግን በኩትር-ናሑንተ እጅ ተገደለ። ኩትር-ናሑንተ ዙፋኑን ለቅቆ በኡ ፈንታ የነገሠ ሑማ-መናኑ እንደገና ከአሦር ጋር ተዋገ። ሰናክሬም ግን በ697 ክ.በ. ባቢሎንን አጠፋው። በሰናክሬም ልጅ በአስራዶን ዘመን አንድ ኤላማዊ አገረ ገዥ በደቡብ መስጴጦምያ አመፃ አድርጎ ወደ ኤላም ሸሽቶ የኤላም ንጉስ ግን ገደለው። የአስራዶን ልጅ አስናፈር በ661 ክ.በ. ሱስንን ድል አድርጎ ወረራት። በዚህ አመት ደግሞ እስኩታውያን ሜዶንን ስለወረሩ የፋርስ ነገዶች ከዚያ ወደ አንሻን ፈልሶ ንጉሳቸው ተይስፐስ ያንጊዜ አንሻንን ማረከው። ሆኖም ለጊዜው የኤላም ነገሥታት ማዕረግ 'የአንሻንና የሱስን ንጉስ' ተብሎ ቆየ። ከዚያ በአሦር ውስጥ የብሄራዊ ጦርነት ጊዜ ስለተከተለ እንዲሁም በኤላም የብሔራዊ ጦርነት ዘመን ተነሣ። በመጨረሻ ግን አስናፈር በ648 ክ.በ. ኤላምን በሙሉ ሲያጠፋ እንኳን እርሻቸውን በጨው ዘራ። ከዚያ በኋላ የኤላም ኅይል ደክሞ በብዙ ትንንሽ መንግሥታት ተከፋፈለ። በመጨረሻ የፋርሶች አሐይመኒድ ነገሥታት በ546 ክ.በ. ሱሳንን ያዙት። የኤላም መንግሥት ቢጠፋም ተጽእኖው በፋርስ መንግሥት ቀረ። ኤላምኛ ከፋርስ ሶስት ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነበር። ኤላምኛ ደግሞ የሐዋርያት ሥራ 2:9 እንደሚመስክር በ1ኛ ክፍለ ዘመን በጴንጤቆስጤ ከተሰሙት ልሳናት አንዱ ነበር። የኤላም ቋንቋ ኤላምኛ ለጎረቤቶቹ ለሰናዓርኛም ሆነ ለሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ወይም ለሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሰቦች የተዛመደ አልነበረም። በኋለኛ ዘመን የተጻፈበት ከአካድኛ ባለ-ማዕዘን (ኩኔይፎርም) ጽሕፈት በተለመደ ጽሕፈት ሲሆን ከሁሉ ጥንታዊ የሆኑት ሰነዶች ግን ከዚህ በተለየ ማሥመርያ ኤላማዊ ጽሕፈት ነው የተቀረጹት። ባለፈው አመት ውስጥ ለዚህም ተመሳሳይ ጽሕፈት በጂሮፍት ፋርስ ተገኝቷል። ከዚህ በፊት ቅድመ-ኤላማዊ ጽሕፈት የሚባል የስዕል ጽሕፈት ነበረ። ይህ ግን ኤላምኛ ለመጻፍ መጠቀሙ እርግጠኛ አይደለም። አንዳንድ የቋንቋ ሊቃውንት እንደሚያምኑ ኤላምኛ የዛሬው ደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች (ታሚል ተሉጉ ወዘተ.) ዘመድ ይሆናል። በተጨማሪ በዛሬ ፓኪስታን የተገኘው ጥንታዊ የሕንዶስ ወንዝ ሥልጣኔ የሃራፓ ስዕል ጽሕፈት ስለነበረው ከኤላም ጋር ግንኙነት ሊኖር ይችላል ቢሉ፥ እስከ ዛሬ ድረስ ግን ለዚህ ጽሕፈት መፍትሔ ወይም ትርጉም ስላልተገኘም አጠያያቂ ሆኖ ቀርቷል። ታሪካዊ አገሮች የፋርስ ታሪክ
52302
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8D%E1%8B%91%E1%88%8D%20%E1%8D%8A%E1%88%8A%E1%8D%95%20%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%8C%8D%20%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8D%8D%E1%8A%95
ልዑል ፊሊፕ የኤድንበርግ መስፍን
ልዑል ፊልጶስ፣ የኤዲንብራ መስፍን (የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ፊሊፕ፣ በኋላ ፊሊፕ ተራራተን፣ ሰኔ 10 ቀን 1921 - 9 ኤፕሪል 2021) የንግሥት ኤልዛቤት ባል ነበር። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ፊልጶስ የተወለደው በግሪክ, በግሪክ እና በዴንማርክ ንጉሣዊ ቤተሰቦች ውስጥ ነው; የአስራ ስምንት ወር ልጅ እያለ ቤተሰቡ ከሀገር ተሰደደ። በፈረንሳይ፣ በጀርመን እና በዩናይትድ ኪንግደም ከተማሩ በኋላ በ18 አመቱ በ1939 ሮያል ባህር ኃይልን ተቀላቀለ። በጁላይ 1939፣ ከ13 ዓመቷ ልዕልት ኤልዛቤት፣ ከታላቂቱ ሴት ልጅ እና ከንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ ወራሽ ጋር መጻጻፍ ጀመረ። ፊሊፕ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘችው በ1934 ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በብሪቲሽ ሜዲትራኒያን እና ፓሲፊክ መርከቦች ውስጥ በልዩነት አገልግሏል። በ1946 የበጋ ወቅት ንጉሱ ኤልዛቤትን እንዲያገባ ፊልጶስን ፈቀደለት። እ.ኤ.አ. በጁላይ 1947 የተሳትፎ መሆናቸው ይፋ ከመደረጉ በፊት ፊሊፕ የግሪክ እና የዴንማርክ ንጉሣዊ ሥዕሎችን እና ዘይቤዎችን ትቶ ፣ የብሪታንያ ርዕሰ ጉዳይ ሆነ እና የእናቱን አያቶቹን ስም ተቀበለ። እ.ኤ.አ. ህዳር 20 ቀን 1947 ኤልዛቤትን አገባ። ከሠርጋቸው በፊት በነበረው ቀን ንጉሱ ፊልጶስን የንጉሣዊ ልዕልና ሥልጣናቸውን ሰጡት። በሠርጋቸው ቀን፣ በተጨማሪ የኤድንበርግ መስፍን፣ የሜሪዮኔት አርል እና ባሮን ግሪንዊች ተፈጠረ። ኤልዛቤት በ1952 ዙፋን ስትይዝ ፊሊፕ የወታደራዊ አገልግሎትን ትቶ የአዛዥነት ማዕረግ ደርሶ ነበር። በ 1957 የእንግሊዝ ልዑል ተፈጠረ. ፊልጶስ ከኤልዛቤት ጋር አራት ልጆች ነበሩት: ቻርለስ, የዌልስ ልዑል; አን, ልዕልት ሮያል; የዮርክ መስፍን አንድሪው; እና ልዑል ኤድዋርድ፣ የቬሴክስ አርል እ.ኤ.አ. የአያት ስም መጠሪያ ስም ባላቸው የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላትም ጥቅም ላይ ውሏል። የስፖርት አድናቂው ፊሊፕ የፈረስ ግልቢያን የሠረገላ መንዳት ክስተት እንዲያዳብር ረድቷል። እሱ ጠባቂ፣ ፕሬዝዳንት ወይም ከ780 በላይ ድርጅቶች አባል ነበር፣ የአለም አቀፍ ፈንድ ፎር ተፈጥሮን ጨምሮ፣ እና ከ14 እስከ 24 አመት ለሆኑ ሰዎች የሚሰጠውን የወጣቶች ሽልማት ፕሮግራም የ ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። የብሪታንያ ንጉሣዊ ቤተሰብ ወንድ አባል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 2 2017 በ96 ዓመቱ 22,219 ብቸኛ ተሳትፎዎችን እና 5,493 ንግግሮችን በማጠናቀቅ ከንጉሣዊ ሥልጣኑ ጡረታ ወጣ። ፊልጶስ 100ኛ ልደቱ ሁለት ወራት ሲቀረው በ9 ኤፕሪል 2021 ሞተ። የመጀመሪያ ህይወት እና ትምህርት ልዑል ፊሊጶስ ( ግሪክ ፦ ፣ ሮማንኛ ፦ ፊሊፖስ ) የግሪክ እና የዴንማርክ ተወላጅ በ ሞን ሬፖስ ፣ በግሪክ ደሴት ኮርፉ ቪላ ፣ ሰኔ 10 ቀን 1921 በመመገቢያ ክፍል ጠረጴዛ ላይ ተወለደ ። እሱ አንድ ልጅ እና አምስተኛ እና የመጨረሻ ነበር። የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል አንድሪው ልጅ እና የባተንበርግ ልዕልት አሊስ። የዴንማርክ ገዥው ቤት የግሉክስበርግ ቤት አባል ፣ እሱ ከግሪክ ንጉሥ ጆርጅ 1 እና ከዴንማርክ ንጉሥ ክርስቲያን ዘጠነኛ በመወለዱ የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ነበር ። ከልደቱ ጀምሮ በሁለቱም ዙፋኖች ተከታትሎ ነበር። የፊልጶስ አራት ታላላቅ እህቶች ማርጋሪታ፣ ቴዎዶራ፣ ሴሲሊ እና ሶፊ ነበሩ። በኮርፉ አሮጌው ምሽግ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በግሪክ ኦርቶዶክስ ሥርዓት ተጠመቀ። ወላጆቹ የግሪክዋ አያቱ ንግስት ኦልጋ፣ የአጎቱ ልጅ የግሪክ ልዑል ጆርጅ፣ አጎቱ ሎርድ ሉዊስ ማውንባተን እና የኮርፉ ከንቲባ አሌክሳንድሮስ ኮኮቶስ ነበሩ። ፊሊፕ ከተወለደ ብዙም ሳይቆይ የእናቱ አያቱ ልዑል ሉዊስ የባተንበርግ፣ በወቅቱ ሉዊስ ማውንባተን በመባል የሚታወቁት፣ የሚሊፎርድ ሄቨን ማርከስ፣ በለንደን አረፉ። ሉዊስ በእንግሊዝ የዜግነት ተወላጅ ሲሆን በሮያል ባህር ኃይል ውስጥ ከሰራ በኋላ የጀርመን ማዕረጎቹን ትቶ በእንግሊዝ ፀረ-ጀርመን ስሜት የተነሳ በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ስሪት - ስሙን የተቀበለ። ለአያቱ የመታሰቢያ አገልግሎት ለንደንን ከጎበኘ በኋላ ፊሊፕ እና እናቱ ወደ ግሪክ ተመለሱ፣ ልዑል አንድሪው በግሪኮ-ቱርክ ጦርነት ውስጥ የገባውን የግሪክ ጦር ክፍል ለማዘዝ በቆዩበት ቦታ ነበር። ግሪክ በጦርነቱ ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶባታል፣ ቱርኮችም ብዙ ትርፍ አግኝተዋል። የፊሊፕ አጎት እና የግሪክ ዘፋኝ ሃይል ከፍተኛ አዛዥ ንጉስ ቆስጠንጢኖስ 1ኛ ለሽንፈቱ ተጠያቂ ነበር እና በሴፕቴምበር 27 ቀን 1922 ከስልጣን ለመልቀቅ ተገደደ። አዲሱ ወታደራዊ መንግስት ልዑል እንድርያስን ከሌሎች ጋር አሰረ። የሰራዊቱ አዛዥ ጄኔራል ጆርጂዮስ ሃቲያኔስቲስ እና አምስት ከፍተኛ ፖለቲከኞች በስድስቱ ችሎት ተይዘው ተጠርጥረው ተገድለዋል። የልዑል አንድሪው ህይወትም አደጋ ላይ ነው ተብሎ ይታመን ነበር፣ እና ልዕልት አሊስ በክትትል ውስጥ ነበረች። በመጨረሻም፣ በታህሳስ ወር፣ አብዮታዊ ፍርድ ቤት ልዑል አንድሪውን ከግሪክ በሕይወት ዘመናቸው አባረረው። የብሪታንያ የባህር ኃይል መርከብ ኤች ኤም ኤስ ካሊፕሶ የአንድሪው ቤተሰብን አፈናቅሏል፣ ፊሊፕ በፍራፍሬ ሣጥን ውስጥ ተወስዷል። የፊልጶስ ቤተሰቦች ወደ ፈረንሳይ ሄዱ፣ እዚያም በፓሪስ ሴንት ክላውድ አካባቢ መኖር የጀመሩት ከሀብታም አክስቱ፣ የግሪክ እና የዴንማርክ ልዕልት ጆርጅ በሰጣቸው ቤት ነው። እ.ኤ.አ. በ 1930 ፊሊፕ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተልኳል ፣ ከእናቱ አያቱ ቪክቶሪያ ማውንባተን ፣ ዶዋገር ማርሺዮነስ ከሚልፎርድ ሃቨን ፣ በኬንሲንግተን ቤተመንግስት እና አጎቱ ጆርጅ ማውንባተን ፣ ሚልፎርድ ሃቨን 2 ኛ ማርከስ ፣ በሊንደን ማኖር በብሬይ ፣ በርክሻየር። በሚቀጥሉት ሶስት አመታት አራቱ እህቶቹ የጀርመን መኳንንት አግብተው ወደ ጀርመን ሄዱ እናቱ ስኪዞፈሪንያ ታውቃለች እና ጥገኝነት ውስጥ ገባች እና አባቱ በሞንቴ ካርሎ መኖር ጀመረ። ፊልጶስ በልጅነቱ ቀሪ ጊዜ ከእናቱ ጋር ብዙም ግንኙነት አልነበረውም። እ.ኤ.አ. በ 1937 እህቱ ሴሲሊ ፣ ባለቤቷ ጆርጅ ዶናቱስ ፣ የዘር ውርስ ግራንድ መስፍን ፣ ሁለት ታናናሽ ልጆቿ ሉድቪግ እና አሌክሳንደር ፣ አራስ ልጇ እና አማቷ የሶልምስ-ሆሄንሶልምስ-ሊች አማቷ ልዕልት ኤሌኖሬ ተገድለዋል ። በ ላይ የአየር አደጋ; በወቅቱ የ16 ዓመቱ ፊሊፕ በዳርምስታድት የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝቷል። ሴሲሊ እና ባለቤቷ የናዚ ፓርቲ አባላት ነበሩ። በሚቀጥለው ዓመት አጎቱ እና አሳዳጊው ሎርድ ሚልፎርድ ሄቨን በአጥንት መቅኒ ካንሰር ሞቱ። የሚልፎርድ ሄቨን ታናሽ ወንድም ሎርድ ሉዊስ ለቀሪው የወጣትነት ጊዜ ፊልጶስን የወላጅነት ሃላፊነት ወሰደ። ፊልጶስ ገና ሕፃን ሳለ ግሪክን ስለተወ፣ ግሪክኛ አልተናገረም። እ.ኤ.አ. በ 1992 "በተወሰነ መጠን ሊረዳው እንደሚችል" ተናግሯል. ፊሊፕ ራሱን እንደ ዴንማርክ እንደሚያስብ ተናግሯል፣ ቤተሰቡም እንግሊዝኛ፣ ፈረንሳይኛ እና ጀርመንኛ ይናገሩ ነበር። ፊልጶስ ያደገው እንደ ግሪክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነው። በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ እያለ በጀርመን ፕሮቴስታንት እምነት ውስጥ ይሳተፍ ነበር. በወጣትነቱ በውበቱ የሚታወቀው ፊሊፕ ኦስላ ቤኒንን ጨምሮ ከበርካታ ሴቶች ጋር ተቆራኝቷል። ፊሊፕ ለመጀመሪያ ጊዜ የተማረው በፓሪስ በዶናልድ ማክጃኔት የሚተዳደረው በተባለ የአሜሪካ ትምህርት ቤት ሲሆን ፊልጶስን “ሁሉንም ብልህ ሰው የሚያውቅ፣ ግን ሁልጊዜ በሚያስደንቅ ሁኔታ ጨዋ” ሲል ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ1930 እንግሊዝ ከገቡ በኋላ በ ትምህርት ቤት ገብተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1933 በጀርመን ወደሚገኘው ሹል ሽሎስ ሳሌም ተላከ ፣ “የትምህርት ቤት ክፍያን የመቆጠብ ጥቅማጥቅም” ነበረው ፣ ምክንያቱም የወንድሙ ወንድም በርትሆልድ ፣ የባደን ማርግሬብ ቤተሰብ ንብረት ነው። በጀርመን የናዚዝም መነሳት፣ የሳሌም አይሁዳዊ መስራች ኩርት ሀን ስደትን ሸሽቶ ጎርደንስቶውን ትምህርት ቤትን በስኮትላንድ አቋቋመ። የባህር ኃይል እና የጦርነት ጊዜ አገልግሎት እ.ኤ.አ. በ1939 መጀመሪያ ላይ ጎርደንስቶዩንን ከለቀቀ በኋላ ፣ ፊሊፕ በሮያል ባህር ኃይል ኮሌጅ ዳርትማውዝ የካዴትነት ትምህርቱን አጠናቀቀ ፣ ከዚያም ወደ ግሪክ ተመልሶ ከእናቱ ጋር በ 1939 አጋማሽ ላይ ለአንድ ወር ያህል በአቴንስ ኖረ ። በግሪኩ ንጉስ ጆርጅ (የመጀመሪያው የአጎቱ ልጅ) ትእዛዝ በመስከረም ወር ወደ ብሪታንያ ተመልሶ ለሮያል ባህር ኃይል ስልጠና ቀጠለ። በኮርስ ምርጥ ካዴት ሆኖ በሚቀጥለው አመት ከዳርትማውዝ ተመርቋል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት፣ በእንግሊዝ ጦር ውስጥ ማገልገሉን ቀጠለ፣ ሁለቱ አማቹ፣ የሄሴው ልዑል ክሪስቶፍ እና በርትሆልድ፣ የባደን ማርግሬብ፣ በጀርመን ተቃራኒ ወገን ተዋጉ። ፊሊፕ በጃንዋሪ 1940 የመሃል አዛዥ ሆኖ ተሾመ። በህንድ ውቅያኖስ ውስጥ ያሉትን የአውስትራሊያ ኤክስፕዲሽን ሃይል ኮንቮይዎችን በመጠበቅ፣ በኤችኤምኤስ ኬንት፣ በኤችኤምኤስ ሽሮፕሻየር እና በብሪቲሽ ሴሎን ላይ ለአራት ወራት ያህል በውጊያ መርከብ ኤችኤምኤስ ራሚሊዎች ላይ አሳልፏል። በጥቅምት 1940 በጣሊያን ግሪክን ከወረረ በኋላ ከህንድ ውቅያኖስ ወደ ጦርነቱ መርከብ ኤችኤምኤስ ቫሊያንት በሜዲትራኒያን ባህር መርከብ ተዛወረ። እ.ኤ.አ. ከሌሎች ተሳትፎዎች መካከል፣ በቀርጤስ ጦርነት ውስጥ የተሳተፈ ሲሆን በኬፕ ማታፓን ጦርነት ወቅት ለአገልግሎቱ በተላከው መልእክት ተጠቅሷል፣ በዚህ ጊዜ የጦር መርከብ መፈለጊያ መብራቶችን ይቆጣጠር ነበር። የግሪክ ጦርነት መስቀልም ተሸልሟል። ሰኔ 1942 በብሪታንያ ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ ላይ በኮንቮይ አጃቢ ተግባራት ላይ ለተሳተፈው አጥፊው ኤች ኤም ኤስ ዋላስ ተሾመ ፣ እንዲሁም የሲሲሊ ህብረት ወረራ የሌተናነት እድገት በጁላይ 16 1942 ተከተለ። በዚሁ አመት በጥቅምት ወር በሮያል ባህር ሃይል ውስጥ ከታናሽ የመጀመሪያ ሌተናንት አንዱ የሆነው 21 አመቱ የኤችኤምኤስ ዋላስ የመጀመሪያ ምክትል አለቃ ሆነ። በሲሲሊ ወረራ ወቅት፣ በጁላይ 1943፣ የዋላስ ሁለተኛ አዛዥ ሆኖ፣ መርከቧን ከምሽት የቦምብ ጥቃት አዳነ። ቦምብ አጥፊዎችን በተሳካ ሁኔታ እንዲዘናጉ በማድረግ መርከቧ ሳታውቀው እንድትንሸራተት የሚያስችለውን የጭስ ተንሳፋፊ ቦይ ለመክፈት እቅድ ነድፎ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1944 ፣ ወደ አዲሱ አጥፊ ኤችኤምኤስ ዌልፕ ተዛወረ ፣ እዚያም በ 27 ኛው አጥፊ ፍሎቲላ ውስጥ ከብሪቲሽ ፓሲፊክ መርከቦች ጋር አገልግሎት ተመለከተ ። የጃፓን እጅ የመስጠት መሳሪያ ሲፈረም በቶኪዮ ቤይ ተገኝቶ ነበር። ፊሊፕ በጃንዋሪ 1946 በ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመለሰ እና በ ኤችኤምኤስ ሮያል አርተር ፣ በኮርሻም ፣ ዊልትሻየር የፔቲ መኮንኖች ትምህርት ቤት አስተማሪ ሆኖ ተለጠፈ። በ1939 ንጉስ ጆርጅ ስድስተኛ እና ንግስት ኤልዛቤት በዳርትማውዝ የሮያል የባህር ኃይል ኮሌጅ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ንግሥቲቱ እና ሎርድ ማውንባተን የወንድሙን ልጅ ፊሊፕን ጠየቁት የንጉሱን ሁለት ሴት ልጆች ኤሊዛቤት እና ማርጋሬትን በንግሥት ቪክቶሪያ በኩል የፊልጶስ ሦስተኛ የአጎት ልጆች የነበሩትን እና ሁለተኛ የአጎት ልጆች በአንድ ወቅት በዴንማርክ ንጉሥ ክርስቲያን በኩል ተወግደዋል። ኤልዛቤት ፊልጶስን አፈቅራታለች፣ እና በ13 ዓመቷ ደብዳቤ መለዋወጥ ጀመሩ። በመጨረሻ፣ በ1946 የበጋ ወቅት፣ ፊሊፕ የሴት ልጁን እጅ እንዲያገባ ንጉሱን ጠየቀ። ማንኛውም መደበኛ ተሳትፎ በሚቀጥለው ኤፕሪል እስከ ኤልሳቤጥ 21ኛ ልደት ድረስ እንዲዘገይ እስካልሆነ ድረስ ንጉሱ ጥያቄውን ተቀብለዋል። በማርች 1947 ፊሊፕ የግሪክ እና የዴንማርክ ንጉሣዊ ማዕረጎችን ትቶ ነበር፣ ከእናቱ ቤተሰብ የሚለውን ስም ተቀበለ እና የብሪታንያ ርዕሰ ጉዳይ ሆነ። ተሳትፎው በጁላይ 10 ቀን 1947 ለህዝብ ይፋ ሆነ። ፊልጶስ "ሁልጊዜ ራሱን እንደ አንግሊካን ይቆጥር የነበረ" ቢመስልም እና በእንግሊዝ ውስጥ ከክፍል ጓደኞቹ እና ከግንኙነቱ ጋር የአንግሊካን አገልግሎትን እና በንጉሣዊ የባህር ኃይል ዘመናቸው ሁሉ ቢሳተፍም በግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተጠምቋል። የካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ጂኦፍሪ ፊሸር በጥቅምት 1947 ያደረገውን የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን በይፋ ተቀብሎ የፊልጶስን አቋም "ለመቆጣጠር" ፈለገ። ከሠርጉ አንድ ቀን በፊት ንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ የንጉሣዊውን ክብር ዘይቤ ለፊልጶስ ሰጠው ፣ እና በሠርጉ ማለዳ ፣ ህዳር 20 ቀን 1947 ፣ የኤድንበርግ መስፍን ፣ አርል ኦፍ ሜሪዮኔት እና የግሪንዊች ባሮን ግሪንዊች ተባለ። የለንደን ካውንቲ. ስለዚህ፣ በህዳር 19 እና 20 1947 መካከል የጋርተር ፈረሰኛ በመሆን፣ ያልተለመደ ዘይቤን ሌተናንት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ሰር ፊሊፕ ማውንባትተንን ወልዷል እናም በህዳር 20 1947 በደብዳቤዎች የፈጠራ ባለቤትነት ላይ ተገልጿል ። ፊሊፕ እና ኤልዛቤት ጋብቻቸውን የፈጸሙት በዌስትሚኒስተር አቤይ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ሲሆን በቢቢሲ ሬድዮ ተቀርጾ በዓለም ዙሪያ ላሉ 200 ሚሊዮን ሰዎች ተላለፈ። ከጦርነቱ በኋላ በብሪታንያ ውስጥ የኤድንበርግ ጀርመናዊ ግንኙነት የፊልጶስ ሶስት እህትማማቾችን ጨምሮ ሁሉም የጀርመን መኳንንት ያገቡ የኤድንበርግ ዱክ ለሠርጉ መጋበዙ ተቀባይነት አልነበረውም። ከተጋቡ በኋላ የኤድንበርግ ዱክ እና ዱቼዝ በክላረንስ ሃውስ መኖር ጀመሩ። የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ልጆቻቸው የተወለዱት በ1952 ኤልዛቤት አባቷን በመተካት ንግሥና ከመውጣቷ በፊት ነው፡ ልዑል ቻርልስ በ1948 እና ልዕልት አን በ1950። ትዳራቸው ከማንኛውም የብሪታንያ ንጉሠ ነገሥት ረጅሙ ሲሆን ከ73 ዓመታት በላይ የዘለቀው በኤፕሪል 2021 ፊሊፕ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ ነው። የአባቷ ደካማ ጤንነት ኤልዛቤት ፊልጶስ ማጨስን እንዲያቆም አጥብቃ ተናገረች፣ እሱም አደረገ፣ ቀዝቃዛ ቱርክ፣ በሠርጋቸው ቀን። ፊልጶስ ልክ እንደ ልጆቹ ቻርልስ እና አንድሪው እና ሌሎች የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላት (ከመጀመሪያው የስኖዶን አርል በስተቀር) የበርማ ፊሊጶስ አርል ማውንባትተን ከተደረገው ከአጎቱ ሉዊስ ማውንባተን በፊት ከጌታዎች ቤት ጋር ተዋወቀ። የ1999 የጌቶች ቤት ህግን ተከትሎ የጌታ ምክር ቤት አባል መሆን አቆመ።በቤት ውስጥ ተናግሮ አያውቅም።ፊልጶስ ከጫጉላ ሽርሽር በኋላ በሞንባትተን ቤተሰብ ቤት ብሮድላንድስ፣ መጀመሪያ ላይ በአድሚራልቲ የዴስክ ስራ እና በኋላም በግሪንዊች የባህር ኃይል ሰራተኛ ኮሌጅ የሰራተኛ ኮርስ ወደ ባህር ሃይል ተመለሰ። ከ 1949 ጀምሮ, በሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ የ 1 ኛው አጥፊ ፍሎቲላ መሪ መርከብ የአጥፊው ኤችኤምኤስ ቼክየርስ የመጀመሪያ አዛዥ ሆኖ ከተለጠፈ በኋላ በማልታ (በቪላ የሚኖር) ተቀምጦ ነበር። እ.ኤ.አ. ጁላይ 16 ቀን 1950 ወደ ሌተናንት አዛዥ ከፍ ብሏል እና የፍሪጌት ኤችኤምኤስ ማግፒ ትዕዛዝ ተሰጠው። ሰኔ 30 ቀን 1952 ፊሊፕ ወደ አዛዥነት ተሾመ ፣ ምንም እንኳን ንቁ የባህር ኃይል ህይወቱ በጁላይ 1951 ቢያበቃም ። ንጉሱ በጤና እክል ስላጋጠማቸው ልዕልት ኤልዛቤት እና የኤድንበርግ መስፍን ሁለቱም በህዳር 4 1951 በካናዳ የባህር ዳርቻ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ለፕራይቪ ካውንስል ተሹመዋል። በጥር 1952 መጨረሻ ላይ ፊሊፕ እና ሚስቱ የኮመንዌልዝ ህብረትን ለመጎብኘት ሄዱ። እ.ኤ.አ. የካቲት 6 ቀን 1952 በኬንያ ነበሩ የኤልዛቤት አባት ሲሞት እና ንግሥት ሆነች። በሳጋና ሎጅ ለኤልዛቤት ዜናውን የሰራው ፊሊፕ ነበር እና የንጉሣዊው ፓርቲ ወዲያውኑ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመለሰ። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 5 ቀን 1952 ፊሊፕ የፍሪሜሶናዊነት ንጉሣዊ ድጋፍን ወግ እንደሚጠብቅ ግልፅ አድርጎ ለሟች ንጉስ የገባውን ቃል ኪዳን በማክበር በአምላኪው የባህር ኃይል ሎጅ ቁጥር 2612 ወደ ፍሪሜሶናዊነት ተጀመረ። ነገር ግን፣ በ1983 አንድ ጋዜጠኛ እንደጻፈው፣ ሁለቱም የፊሊፕ አጎት፣ ሎርድ ሙንተባተን እና ንግሥቲቱ እናት ስለ ፍሪሜሶናዊነት መጥፎ አመለካከት ነበራቸው። ፊሊፕ ከተነሳ በኋላ በድርጅቱ ውስጥ ምንም ተሳትፎ አልነበረውም. ምንም እንኳን የንግሥቲቱ አጋር ቢሆንም፣ ፊሊፕ በጊዜው የብሪቲሽ ፍሪሜሶናዊነት ግራንድ መምህር ተደርጎ ሊሆን ይችላል፣ የንግሥቲቱ ዘመድ፣ ኤድዋርድ፣ የኬንት መስፍን፣ ያንን ሚና በ1967 ወሰደ። የፊልጶስ ልጅ ልዑል ቻርልስ ፍሪሜሶናዊነትን ፈጽሞ አልተቀላቀለም። የንግስት ሚስት ኤልዛቤት ወደ ዙፋን መምጣቷ የንጉሣዊውን ቤት ስም ጥያቄ አስነስቷል፣ ምክንያቱም ኤልዛቤት በትዳር ጊዜ የፊልጶስን የመጨረሻ ስም ትወስድ ነበርና። የዱክ አጎት፣ የበርማው ኤርል ማውንባተን፣ የ ቤት የሚለውን ስም ደግፈዋል። ፊሊፕ ከባለ ሁለት ማዕረግ በኋላ የኤድንበርግ ቤትን ሀሳብ አቀረበ። የኤልዛቤት አያት ንግሥት ሜሪ ይህንን በሰማች ጊዜ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችልን አሳወቀቻቸው። በኋላም ንግሥቲቱ የንጉሣዊው መንግሥት የዊንሶር ቤት በመባል እንደሚታወቅ የሚገልጽ የንግሥና አዋጅ እንድታወጣ መከረች። ፊልጶስ "እኔ ደም አፍሳሽ አሜባ እንጂ ሌላ አይደለሁም:: እኔ ብቻ ነኝ በአገሪቱ ውስጥ ስሙን ለልጆቹ እንዳይሰጥ የተከለከልኩት" ሲል ተናገረ። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እንደ ሮያል ከፍተኛነት ወይም እንደ ልዕልት ወይም ልዕልት የተሰየመ። ምንም እንኳን ንግስቲቱ በእንደዚህ ዓይነት ለውጥ ላይ “በፍፁም ልቧን ያዘጋጀች” እና በአእምሮዋ ውስጥ የነበራት ቢመስልም ፣ የተከሰተው ልዑል አንድሪው (የካቲት 19) ከመወለዱ 11 ቀናት በፊት ነው ፣ እና ከሶስት ወር የረዘመ የደብዳቤ ልውውጥ በኋላ ነበር ። የሕገ መንግሥት ኤክስፐርት ኤድዋርድ ኢዊ (እንዲህ ያለ ለውጥ ከሌለ የንጉሣዊው ልጅ በ‹‹› ይወለዳል ብሎ የተናገረው) እና የኢዊን ክርክር ለማስተባበል የሞከሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃሮልድ ማክሚላን። ወደ ዙፋኑ ከወጣች በኋላ ንግሥቲቱ ዱክ በአጠገቧ “በሁሉም አጋጣሚዎች እና በሁሉም ስብሰባዎች ላይ በፓርላማ ሕግ ካልተደነገገው በስተቀር” “ቦታ ፣ የበላይነት እና ቀዳሚነት” እንዲኖራት ንግሥቲቱ አስታውቃለች። ይህ ማለት ዱክ ከልጁ የዌልስ ልዑል፣ ከብሪቲሽ ፓርላማ በይፋ ካልሆነ በቀር ቅድሚያ ሰጠው ማለት ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ፓርላማው የገባው ንግስቲቱን ለዓመታዊው የፓርላማ መክፈቻ ንግሥት ሲያጅብ ብቻ ነበር፣ እዚያም በእግሩ ሄዶ ከጎኗ ተቀምጧል። ለዓመታት ከተወራው በተቃራኒ ንግሥቲቱ እና ዱክ የኤልዛቤት የግዛት ዘመን ፈተናዎች ቢገጥሟቸውም በትዳራቸው ጊዜ ሁሉ ጠንካራ ግንኙነት እንደነበራቸው በውስጥ አዋቂዎች ተነግሯል። ንግስቲቱ በ2012 የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓልን ምክንያት በማድረግ ባደረጉት ንግግር ልዑል ፊሊጶስን “የቋሚ ጥንካሬ እና መመሪያ” በማለት ጠቅሳዋለች።ልዑል ፊሊፕ የፓርላማ አበል (ከ 1990 ጀምሮ የ £ 359,000 የህዝብ ተግባራትን ለመፈጸም ኦፊሴላዊ ወጪዎችን ለማሟላት ያገለግላል. የጡረታ አበል በ 2011 ሉዓላዊ ግራንት ህግ መሰረት በንጉሣዊው ፋይናንስ ማሻሻያ ምንም አልተነካም. ጥቅም ላይ ያልዋለ ማንኛውም የአበል ክፍል ኦፊሴላዊ ወጪዎችን ለማሟላት ለግብር ተጠያቂ ነበር, በተግባር, ሙሉው አበል ለኦፊሴላዊ ተግባራቱ የገንዘብ ድጋፍ ይውል ነበር. ከንግሥቲቱ ጋር በመሆን፣ ፊሊፕ ባለቤቱን ሉዓላዊነት በሚያደርጋቸው አዳዲስ ተግባራቶች ውስጥ ደግፋለች፣ እንደ በተለያዩ አገሮች የፓርላማ መክፈቻ ንግግሮች፣ የግዛት ራት ግብዣዎች እና የውጭ ሀገር ጉብኝቶች ባሉ ሥነ ሥርዓቶች ላይ አብሯት ነበር። የዘውድ ኮሚሽነር ሊቀመንበር እንደመሆናቸው መጠን በክብረ በዓሉ ላይ የሚሳተፉትን ወታደሮች ጎብኝተው በሄሊኮፕተር በመብረር የመጀመሪያው የንጉሣዊው ቤተሰብ አባል ነበሩ። ፊልጶስ ራሱ የዘውድ አገልግሎት ላይ ዘውድ አልተጫነም ነገር ግን በኤልሳቤጥ ፊት ተንበርክካ እጆቿን ከዘራ ጋር በማያያዝ ‹የሕይወትና የአካል ጉዳተኛ ሰው› ለመሆን ማለላት።እ.ኤ.አ. በ1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ አማቱ ልዕልት ማርጋሬት የተፋታችውን ትልቅ ሰው ፒተር ታውንሴንድ ለማግባት አስባ ነበር። ጋዜጠኞቹ ፊልጶስን በጨዋታው ላይ በጠላትነት የከሰሱት ሲሆን “ምንም ያደረግኩት ነገር የለም” ሲል መለሰ። ፊልጶስ ጣልቃ አልገባም, ከሌሎች ሰዎች ፍቅር ህይወት መራቅን መርጧል. በመጨረሻም ማርጋሬት እና ታውንሴንድ ተለያዩ። ለስድስት ወራት፣ ከ1953–1954፣ ፊሊፕ እና ኤልዛቤት የኮመንዌልዝ ህብረትን ጎብኝተዋል። ልክ እንደበፊቱ ጉብኝቶች, ልጆቹ በብሪታንያ ውስጥ ቀርተዋል.እ.ኤ.አ. በ 1956 ዱክ ከኩርት ሀን ጋር ለወጣቶች "ለራሳቸው እና ለማህበረሰባቸው የኃላፊነት ስሜት" ለመስጠት የ "ዱክ ኦፍ ኤድንበርግ ሽልማት" አቋቋሙ። በዚያው ዓመት የኮመንዌልዝ የጥናት ጉባኤዎችንም አቋቁሟል። እ.ኤ.አ. ከ1956 እስከ 1957 ፊሊፕ አዲስ በተቋቋመው ኤችኤምአይ ብሪታኒያ ተሳፍሮ አለምን ተዘዋውሮ በ1956 የበጋ ኦሎምፒክ በሜልበርን ከፍቶ አንታርክቲክን ጎብኝቶ የአንታርክቲክ ክበብን አቋርጦ የመጀመሪያው ንጉስ ሆነ። ንግስቲቱ እና ልጆቹ በእንግሊዝ ቆዩ። በጉዞው የመልስ ጨዋታ የፊልጶስ የግል ፀሃፊ ማይክ ፓርከር በሚስቱ ለፍቺ ከሰሱ። ልክ እንደ ፣ ፕሬስ አሁንም ፍቺን እንደ ቅሌት ገልጿል፣ እና በመጨረሻም ፓርከር ስራውን ለቋል። በኋላ ላይ ዱክ በጣም ደጋፊ እንደነበረች ተናግሯል እናም “ንግሥቲቱ በዚህ ጊዜ አስደናቂ ነበረች ። ፍቺን እንደ ሀዘን ትቆጥራለች ፣ እንደ ተንጠልጣይ ወንጀል አይደለም ። በአደባባይ የድጋፍ ትርኢት ንግስቲቱ ፓርከርን የሮያል ቪክቶሪያ ትዕዛዝ አዛዥ ፈጠረች።
3690
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%A9%E1%88%B3%E1%88%8C%E1%88%9D
እየሩሳሌም
እየሩሳሌም (//፤ ዕብራይስጥ፡ የድምጽ ማጉያ አዶ ዬሩሻላይም፤ አረብኛ፡ የድምጽ ማጉያ አዶ-ቁድስ) በምዕራብ እስያ የምትገኝ ከተማ ናት። በሜዲትራኒያን እና በሙት ባህር መካከል ባለው የይሁዳ ተራሮች ላይ ባለ አምባ ላይ የምትገኝ ሲሆን በአለም ላይ ካሉት ጥንታዊ ከተሞች አንዷ ነች እና ለሶስቱ አበይት የአብርሃም ሀይማኖቶች ማለትም ይሁዲነት፣ ክርስትና እና እስላም ቅዱስ ተደርጋ ትገኛለች። ከተማዋ በእስራኤል እና በዌስት ባንክ መካከል ባለው አረንጓዴ መስመር ላይ ትገኛለች። ሁለቱም እስራኤላውያን እና ፍልስጤማውያን እየሩሳሌም ዋና ከተማቸው እንደሆነች ይናገራሉ፣ እስራኤል ከተማዋን በሙሉ በመቆጣጠር ዋና መንግሥታዊ ተቋሞቿን እዚያ ትጠብቃለች፣ የፍልስጤም ብሄራዊ ባለስልጣን እና የፍልስጤም ነፃ አውጪ ድርጅት በመጨረሻ የፍልስጤም ግዛት የስልጣን መቀመጫ እንደሆነች አድርገው ይቆጥሯታል። በዚህ የረዥም ጊዜ አለመግባባት ምክንያት የትኛውም የይገባኛል ጥያቄ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት የለውም። ኢየሩሳሌም በረጅም ታሪኳ ውስጥ ቢያንስ ሁለት ጊዜ ወድማለች፣ 23 ጊዜ ተከባ፣ 44 ጊዜ ተይዛ እንደገና ተማርካለች፣ እና 52 ጊዜ ተጠቃች። የዳዊት ከተማ ተብሎ የሚጠራው የኢየሩሳሌም ክፍል በ 4 ኛው ሺህ ዓመት ከዘአበ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰፈራ ምልክቶችን ያሳያል ፣ ይህም የእረኞችን ሰፈር ይመስላል። በከነዓናውያን ዘመን (በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከዘአበ) ኢየሩሳሌም በጥንቷ ግብፃውያን ጽላቶች ላይ ኡሩሳሊም ተብላ ተጠርታለች፣ ይህ ደግሞ ሻሊም የተባለውን የከነዓናውያንን አምላክ ያመለክታል። በእስራኤላውያን ዘመን ጉልህ የሆነ የግንባታ ሥራዎች በከተማዋ በሙሉ የተጀመሩት በ9ኛው መቶ ዘመን ከዘአበ (የብረት ዘመን 2) ሲሆን በ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከዘአበ ኢየሩሳሌም የይሁዳ መንግሥት ሃይማኖታዊና የአስተዳደር ማዕከል ሆናለች። እ.ኤ.አ. በ1538 በዙሪያው ያሉት የከተማው ግድግዳዎች በኦቶማን ኢምፓየር ግርማ ሞገስ ባለው ሱሌይማን ስር ለመጨረሻ ጊዜ እንደገና ተገነቡ። ዛሬ፣ እነዚህ ግድግዳዎች ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ጀምሮ በግለሰብ ደረጃ የሚታወቁትን (ከደቡብ ምስራቅ ጫፍ በሰዓት አቅጣጫ) በመባል የሚታወቁት በተለምዶ በአራት ክፍሎች የተከፈለችውን አሮጌውን ከተማ ይገልፃሉ፡ የአይሁድ ሩብ፣ የአርመን ሩብ፣ የክርስቲያን ሩብ እና የሙስሊም ሩብ።የድሮው ከተማ በ1981 የአለም ቅርስ ሆነች፣ እና ከ1982 ጀምሮ በአደጋ ላይ ባሉ የአለም ቅርስነት ዝርዝር ውስጥ ትገኛለች።ከ1860 ጀምሮ እየሩሳሌም ከድሮ ከተማ ድንበሮች በላይ አድጋለች። እ.ኤ.አ. በ2015 እየሩሳሌም ወደ 850,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች ነበሯት ፣ ወደ 200,000 የሚጠጉ ዓለማዊ አይሁዳውያን እስራኤላውያን ፣ 350,000 ሃረዲ አይሁዶች እና 300,000 ፍልስጤማውያን አረቦችን ያቀፈ ነው ። እ.ኤ.አ. ፣ ክርስቲያኖች 15,800 ፣ እና ያልተመደቡ የትምህርት ዓይነቶች 10,300 ያቀፉ ናቸው። በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ ከተማይቱ ከኢያቡሳውያን በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ተቆጣጥሮ ነበር፣ እሱም የዩናይትድ ኪንግደም የእስራኤል ዋና ከተማ አድርጎ አቋቋመ። የዳዊት ልጅ እና ተከታይ ሰሎሞን በከተማይቱ ውስጥ የመጀመሪያውን ቤተመቅደስ እንዲገነባ ትእዛዝ ሰጠ። የዘመናችን ሊቃውንት አይሁዶች ከከነዓናውያን ህዝቦች እና ባሕል የተውጣጡ ልዩ የሆነ አንድ አምላክ ያለው እና በኋላም አንድ አምላክ ያለው - ኤል/ያህዌን ያማከለ ሃይማኖት በማዳበር እንደሆነ ይከራከራሉ። በ1ኛው ሺህ ዓመት ከዘአበ መባቻ ላይ የደረሱት እነዚህ መሰረታዊ ክንውኖች ለአይሁድ ሕዝብ ማዕከላዊ ተምሳሌታዊ ጠቀሜታ ነበራቸው።የ"ቅድስት ከተማ" ከግዞት በኋላ በኢየሩሳሌም ላይ የተያያዘች ነበረች። . ክርስቲያኖች እንደ ብሉይ ኪዳን በተቀበሉት የዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ በግሪክ ትርጉም ተጠብቆ የነበረው የኢየሩሳሌም ቅድስና በክርስትና፣ በአዲስ ኪዳን የኢየሱስ ስቅለትና ከዚያ በኋላ ስለ ትንሣኤው በሚገልጸው ዘገባ ተጠናክሯል። በሱኒ እስልምና፣ እየሩሳሌም በዛሬዋ ሳውዲ አረቢያ ከመካ እና መዲና በመቀጠል ሶስተኛዋ ቅድስተ ቅዱሳን ከተማ ነች። ይህ የሆነበት ምክንያት ከመካ በፊት የመጀመሪያዋ ቂብላ (የሙስሊሞች ሰላት መደበኛ መመሪያ) በመሆንዋ ነው። በእስላማዊ ትውፊት መሐመድ በ621 ዓ.ም ወደ እየሩሳሌም የሌሊት ጉዞ አድርጓል።ከዚያም ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ እግዚአብሔርን አነጋገረ። በእነዚህ ሁሉ ክስተቶች ምክንያት ምንም እንኳን 0.9 ኪሜ 2 (3⁄8 ካሬ ማይል) ብቻ ቢኖራትም አሮጌው ከተማ ብዙ የዘር ሃይማኖታዊ ጠቀሜታ ያላቸው ቦታዎች መኖሪያ ነች። ይኸውም ቤተ መቅደሱ ተራራ በምዕራባዊው ግድግዳ፣ የቅዱስ መቃብር ቤተ ክርስቲያን፣ የሮክ ጉልላት እና አል-አቅሳ መስጊድ። ዛሬ፣ የእየሩሳሌም ሁኔታ የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭት እና የሰላም ሂደቱ አንኳር ጉዳዮች አንዱ ነው። እ.ኤ.አ. በ 1948 በአረብ-እስራኤል ጦርነት ፣ ምዕራብ እየሩሳሌም ከተያዙ እና በኋላ በእስራኤል ከተካተቱት አካባቢዎች መካከል አንዱ ሲሆን ምስራቅ እየሩሳሌም ፣ አሮጌዋን ከተማ ጨምሮ ፣ ተያዘ እና በኋላ በዮርዳኖስ ተጠቃሏል። ይሁን እንጂ በ1967ቱ የስድስት ቀን ጦርነት ምሥራቅ እየሩሳሌም ከዮርዳኖስ በእስራኤል ተማርካለች፣ከዚያም በኋላ በእስራኤል ቁጥጥር ሥር በሚገኙት ሌሎች የከተማዋ ክፍሎች ከተጨማሪ በዙሪያዋ ካሉ ግዛቶች ጋር ተዋህዳለች። ከእስራኤል መሰረታዊ ህግጋቶች አንዱ የሆነው እ.ኤ.አ. ሁሉም የእስራኤል መንግስት ተቋማት በኢየሩሳሌም ውስጥ ይገኛሉ፣ ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር (ቤት አግዮን) እና የፕሬዚዳንት (ቤት ሃናሲ) መኖሪያ ቤቶች እና ጠቅላይ ፍርድ ቤት። እስራኤል በምእራብ እየሩሳሌም ላይ ያቀረበችውን የሉዓላዊነት ጥያቄ በአለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ሰፊ ተቀባይነት ያለው ቢሆንም በምስራቅ እየሩሳሌም ላይ የግዛት ሉዓላዊነት ጥያቄዋ ህገወጥ ነው ተብሎ የሚታሰብ ሲሆን ምስራቅ እየሩሳሌም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በእስራኤል የተወረረ የፍልስጤም ግዛት እንደሆነች ይታወቃል። ስሞች: ታሪክ እና ሥርወ-ቃል የጥንት ግብፅ ምንጮች በመካከለኛው የግብፅ መንግሥት አፈጻጸም ጽሑፎች ውስጥ ሩሳሊም የምትባል ከተማ (በ19ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም) በሰፊው፣ ነገር ግን በአጠቃላይ ኢየሩሳሌም ተብላ ትጠራለች። ሥርወ ቃል “ኢየሩሳሌም” የሚለው ስም በተለያየ መንገድ የሻለም አምላክ መሠረት (ሴማዊ ’ ‘መሠረተ፣ የማዕዘን ድንጋይ መጣል’) ማለት ነው፣ ሻሌም አምላክ ስለዚህ የነሐስ ዘመን ከተማ የመጀመሪያ ሞግዚት አምላክ ነበር። ሻሊም ወይም ሻሌም በከነዓናውያን ሃይማኖት ውስጥ የማታ አምላክ ስም ነበር፣ ስሙም በተመሳሳይ ሥር ኤስ-ኤል-ኤም ላይ የተመሠረተ ሲሆን “ሰላም” የሚለው የዕብራይስጥ ቃል የተገኘበት (ሻሎም በዕብራይስጥ፣ ከአረብኛ ሰላም ጋር የተገናኘ)። ስለዚህም ይህ ስም በአንዳንድ ክርስቲያን ደራሲዎች ውስጥ እንደ “የሰላም ከተማ”፣ የሰላም ማደሪያ፣ የሰላም መኖሪያ” (“በደህንነት የተመሰረተ”) ወይም “የሰላም ራዕይ” ላሉ ሥርወ-ቃላት አቅርቧል። ፍጻሜው -አኢም ድርብ መሆኑን የሚያመለክት ነው፣ ስለዚህም እየሩሳሌም የሚለው ስም ከተማዋ መጀመሪያ ላይ በሁለት ኮረብታዎች ላይ መቀመጡን ያመለክታል ወደሚል ሀሳብ ያመራል። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ እና የአይሁድ ምንጮች እየሩሳሌም ወይም እየሩሳሌም የሚለው ቅጽ በመጀመሪያ በመጽሐፍ ቅዱስ፣ በመጽሐፈ ኢያሱ ውስጥ ይገኛል። አንድ ሚድራሽ እንደገለጸው ይህ ስም በእግዚአብሔር የተዋሃዱ ሁለት ስሞች ይሬህ (“ማደሪያው”)፣ አብርሃም ልጁን ለመሥዋዕት ያቀደበትን ቦታ የሰጠው ስም እና ሻለም (“የሰላም ቦታ”) ነው። ሊቀ ካህናቱ ሴም የሰጡት ስም) ስለ “ኢየሩሳሌም” በጽሑፍ እጅግ ጥንታዊው መጠቀስ ኢየሩሳሌም የሚለው ቃል ከመጀመሪያዎቹ መጽሐፍ ቅዱሳዊ የዕብራይስጥ ጽሑፎች ውስጥ አንዱ የተጻፈው በስድስተኛው ወይም በሰባተኛው መቶ ዘመን ዓ.ዓ. ሲሆን በ 1961 በቤቴ ጉቭሪን አቅራቢያ በሚገኘው ኪርቤት ቤት ላይ ተገኘ። ጽሑፉ እንዲህ ይላል:- “እኔ ያህዌ አምላክህ ነኝ። የይሁዳ ከተሞች እና እኔ ኢየሩሳሌምን እንቤዣታለሁ" ወይም ሌሎች ምሁራን እንደሚጠቁሙት: "እግዚአብሔር የምድር ሁሉ አምላክ ነው. የይሁዳ ተራሮች የእርሱ ናቸው, የኢየሩሳሌም አምላክ ነው. " በፓፒረስ ላይ ያለ ጥንታዊ ምሳሌ የሚታወቀው ከጥንት ጀምሮ ነው. ያለፈው ክፍለ ዘመን. በሰባተኛው ወይም በስድስተኛው መቶ ዘመን ዓ.ዓ. የተጻፈውን ኢየሩሳሌም የሚለውን ቃል ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ ውጪ ያለውን የዕብራይስጥ ጽሑፍ የሚያሳይ የኪርቤት ቤት ሌይ ጽሑፍን ዝጋ። ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ ውጭ ጽሑፎች ውስጥ፣ የመጀመሪያው የታወቀው የ- ፍጻሜ ምሳሌ ከጥንቷ ኢየሩሳሌም በስተ ምዕራብ 3 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለው አምድ ላይ ተገኝቷል፣ ይህም በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ዓ.ዓ. ኢያቡስ፣ ጽዮን፣ የዳዊት ከተማ ከግዮን ምንጭ በላይ ባለው ኮረብታ ላይ በነሐስ ዘመን የተቋቋመው የኢየሩሳሌም ጥንታዊ ሰፈር፣ በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ኢያቡስ ይባላል። የጽዮን ምሽግ (መጽሐፈ ጽዮን) ተብላ ትጠራለች፡ የዳዊት ከተማ ተብላ ተጠራች፡ በጥንት ጊዜም በዚህ ስም ትታወቅ ነበር። ሌላ ስም "ጽዮን" በመጀመሪያ የከተማዋን ልዩ ክፍል ያመለክታል, ነገር ግን በኋላ ከተማዋን በጠቅላላ ለማመልከት እና በኋላ መላውን የእስራኤልን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምድር ለመወከል መጣ. የግሪክ ፣ የሮማውያን እና የባይዛንታይን ስሞች በግሪክ እና በላቲን የከተማዋ ስም ሂሮሶሊማ (በግሪክኛ ፤ በግሪክ ሄሮሮስ ማለት ቅዱስ ማለት ነው) ከተማይቱ በሮማውያን የታሪክ ጊዜ ውስጥ ኤሊያ ካፒቶሊና ተብሎ ቢጠራም በቋንቋ ፊደል ተተርጉሟል። የሙት ባሕር ጥቅልሎች የዘፍጥረት ኦሪት ዘፍጥረት (1ቃፕ ዘፍጥረት 22፡13) ኢየሩሳሌምን በዘፍጥረት 14 የመልከ ጼዴቅ መንግሥት ነበረች ከተባለችው ከቀደመው “ሳሌም” () ጋር ያመሳስላቸዋል። ይሁን እንጂ ታርጉሚም በሰሜን እስራኤል የምትገኘውን ሳሌምን በሴኬም (ሴኬም) አቅራቢያ አስቀምጧት ነበር፤ ይህች ከተማ አሁን ናቡስ የተባለች በጥንት የዕብራይስጥ ጽሑፍ ውስጥ ትልቅ ቦታ ነበረች። ምናልባት የዘፍጥረት አዋልድ መጽሐፍ አስታራቂ መልከ ጼዴቅን ከሴኬም አካባቢ ማላቀቅ ፈልጎ ነበር፣ እሱም በወቅቱ የሳምራውያን ይዞታ ነበረው፣ ሆኖም ያ ሳይሆን አይቀርም፣ በኋላ የረቢዎች ምንጮች ሳሌምን ከኢየሩሳሌም ጋር ያመሳስሏታል፣ በዋናነት መልከ ጼዴቅን ከኋለኛው የቤተመቅደስ ወጎች ጋር ለማገናኘት ነው። . የአረብኛ ስሞች በአረብኛ ኢየሩሳሌም በተለምዶ ትባላለች፣ አል ቁድስ ተብሎ የተተረጎመ ሲሆን ትርጉሙም "ቅዱስ" ወይም "ቅዱስ ስፍራ" ማለት ነው። ) የሚጠራው ድምጽ በሌለው የዩቭላር ፕሎሲቭ ነው፣ እንደ እ.ኤ.አ. ክላሲካል አረብኛ፣ ወይም ከግሎትታል ማቆሚያ () ጋር እንደ ሌቫንቲን አረብኛ።የእስራኤል መንግስት ይፋዊ ፖሊሲ َ፣ እንደ ተብሎ የተተረጎመ፣ እሱም የዕብራይስጥ እና የእንግሊዘኛ ስሞች የተዋሃደ፣ ለከተማዋ የአረብኛ ቋንቋ ስም እንዲሆን ያዛል። ከ ጋር በማጣመር። ُዴስ። ከዚህ ከተማ የመጡ የፍልስጤም አረብ ቤተሰቦች ብዙውን ጊዜ "ቁድሲ" ወይም "መቅዲሲ" ይባላሉ, የፍልስጤም ሙስሊም እየሩሳሌም ግን እነዚህን ቃላት እንደ ጋኔን ሊጠቀሙባቸው ይችላሉ. በሁለቱም የአይሁድ ብሔርተኝነት (ጽዮናዊነት) እና የፍልስጤም ብሔርተኝነት ከተማዋን ማእከላዊ ቦታ ስንመለከት፣ ወደ 5,000 ዓመታት የሚጠጋ ታሪክን ለማጠቃለል የሚያስፈልገው መራጭነት ብዙውን ጊዜ በርዕዮተ ዓለም አድልዎ ወይም የኋላ ታሪክ ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል። የእስራኤል ወይም የአይሁድ ብሔርተኞች የከተማዋን መብት የሚናገሩት በአይሁዶች የመሬት ተወላጆች በተለይም የእስራኤላውያን መገኛ እና ዝርያቸው እየሩሳሌም ዋና ከተማቸው ከሆነች እና የመመለሻ ጉጉት ነው። በአንፃሩ የፍልስጤም ብሔርተኞች የከተማዋን መብት የሚናገሩት በዘመናዊ ፍልስጤማውያን የረጅም ጊዜ መገኘት እና ከተለያዩ ህዝቦች ለዘመናት በክልሉ ውስጥ ሰፍረው ወይም ይኖሩ ከነበሩ ዘሮች በመነሳት ነው። በከተማው ላይ ያላቸውን አንጻራዊ የይገባኛል ጥያቄ ለማጠናከር እና ይህም በተለያዩ ሰዎች የተደገፈ መሆኑን የተለያዩ ጸሃፊዎች በከተማዋ ታሪክ ውስጥ በተለያዩ ክስተቶች እና ወቅቶች ላይ ያተኩራሉ. እየሩሳሌም ትክክል ለታሪክ ተመራማሪዎች እና ለአርኪኦሎጂስቶች፣ ስለ ኢየሩሳሌም ዕድሜ ስንወያይ ትኩረት የሚስበው የዳዊት ከተማ በመባል የምትታወቀው የኢየሩሳሌም ደቡብ-ምስራቅ ኮረብታ ነው፣ ምክንያቱም በጥንቷ እየሩሳሌም ቋሚ ሰፈር የተጀመረበት ቦታ ተደርጎ የሚቆጠር ሰፊ ተቀባይነት ያለው ቦታ ስለሆነ ነው። . እ.ኤ.አ. በ 1967 ከስድስት ቀን ጦርነት በኋላ ሹፋት ወደ እየሩሳሌም ማዘጋጃ ቤት ተካቷል ። ሹፋት ከኢየሩሳሌም አንጋፋ ታሪካዊ ክፍል በስተሰሜን 6 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፣ የዳዊት ከተማ እየተባለ የሚጠራው እና ከቅጥሩ አሮጌ ከተማ በስተሰሜን 5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ዛሬ ሹፋት ከጎረቤቷ ከኢየሩሳሌም ሰፈሮች ውጭ በነሐስ ዘመን እና ኢየሩሳሌም በ70 ዓ.ም እስከ ጠፋችበት ጊዜ ድረስ እና ሌላው ቀርቶ ከኢየሩሳሌም ዋናው ሁለተኛ ቤተ መቅደስ ሰሜናዊ ኔክሮፖሊስ ውጭ ነበር። ሹፋት በአርኪዮሎጂያዊ አገላለጽ "በኢየሩሳሌም አካባቢ" ተብሎ በይፋ ተገልጿል. ሹፋት የሚቆራረጥ የሰፈራ ታሪክ አለው ፣በከፊሉ ከኢየሩሳሌም በስተቀር ፣የ 7,000 ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠሩ የቻልኮሊቲክ የስነ-ህንፃ ግኝቶች ፣ ከዚያም ከሁለተኛው የቤተመቅደስ ጊዜ (ከ2ኛው-1ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ፣ የተጠናከረ የግብርና ሰፈራ) እና በአንደኛው የአይሁድ-ሮማን ጦርነት ማብቂያ እና በባር ኮክባ አመፅ መካከል ያለው አጭር ጊዜ፣ በ2ኛው-4ኛው ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ በትንሽ መጠን እንደገና መኖር ጀመረ። ቅድመ ታሪክ የዳዊት ከተማ በመባልም የሚታወቀው ደቡብ-ምስራቅ ኮረብታ የታሪካዊው እየሩሳሌም የመጀመሪያ አስኳል ነው።በዚያ የግዮን ምንጭ ከ 6000 እስከ 7000 ዓመታት በፊት በውሃው አጠገብ የሰፈሩ እረኞችን ሳበ ፣በቻልኮሊቲክ ዘመን ሴራሚክስ እና የድንጋይ ቅርሶችን ትተዋል። ፣ ወይም የመዳብ ዘመን (ከ4500-3500 ዓክልበ. ግድም) የጥንት ዘመን ቋሚ ቤቶች በደቡብ-ምስራቅ ኮረብታ ላይ ከበርካታ ምዕተ-አመታት በኋላ ታዩ፣ አንዲት ትንሽ መንደር በ3000-2800 ዓክልበ. በመጀመርያ የነሐስ ዘመን ወይም ታየ። አንዳንዶች የዚህን የመጀመሪያ ሰፈራ ቦታ ኦፌል ሪጅ ብለው ይጠሩታል። በዚህ ጊዜ የከተማይቱ ነዋሪዎች ከነዓናውያን ነበሩ፣ እነሱም በምሁራኑ ዘንድ በዝግመተ ለውጥ ወደ እስራኤላውያን የተፈጠሩት ያህዌን ያማከለ አሀዳዊ አምላክ የሆነ የእምነት ሥርዓት በማዘጋጀት ነው።የአፈፃፀም ጽሑፎች (19ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. አካባቢ)፣ እሱም የምትባል ከተማን የሚያመለክት፣ በተለያየ መልኩ ሩሻሊሙም/ኡሩሻሊሙም/ሮሽ-ራመን እና የአማርና ፊደላት (14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግድም) ተብሎ የተተረጎመ የከተማይቱ የመጀመሪያ ጊዜ ሊሆን ይችላል። ናዳቭ ናአማን የግዛቱ ማዕከል የሆነው በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከዘአበ አካባቢ እንደሆነ ይሞግታል።በኋለኛው የነሐስ ዘመን፣ እየሩሳሌም የግብፅ ቫሳል ከተማ-ግዛት ዋና ከተማ ነበረች፣ ጥቂት ራቅ ያሉ መንደሮችን እና የአርብቶ አደር አካባቢዎችን የሚያስተዳድር መጠነኛ ሰፈራ፣ በትንሽ የግብፅ ጦር ሰፈር እና በንጉሥ አብዲ-ሄባ ባሉ ተሿሚዎች የሚተዳደር፣ በዘመኑ ሴቲ 1 (አር. 1290-1279 ዓክልበ.) እና ራምሴስ (አር. 1279-1213 ዓክልበ.)፣ ብልጽግና እየጨመረ ሲመጣ ትልቅ ግንባታ ተካሄዷል።በጥንቷ እስራኤላውያን የአርኪኦሎጂ ቅሪቶች የሰሊሆም መሿለኪያ፣ በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ የተገነባው እና አንድ ጊዜ የሰሊሆም ጽሑፍ ተብሎ የሚጠራ ጥንታዊ የዕብራይስጥ ጽሑፍ ያለበትን የውሃ ቦይ ያካትታል። ሰፊው ግንብ ተብሎ የሚጠራው፣ በ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዓ.ዓ.፣ እንዲሁም በሕዝቅያስ የተገነባው የመከላከያ ምሽግ፣ የስልዋን ኔክሮፖሊስ ከስልዋን ሞኖሊት እና የንጉሣዊው መጋቢ መቃብር ጋር በዕብራይስጥ ጽሑፎች ያጌጡ ነበሩ፤ እና እስራኤላውያን ግንብ እየተባለ የሚጠራው፣ የጥንታዊ ምሽግ ቅሪት፣ ከትላልቅና ጠንካራ ቋጥኞች በተቀረጹ የማዕዘን ድንጋይዎች የተገነቡ ናቸው።ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ መጠን ያለው የውሃ ማጠራቀሚያ በ 2012 በሮቢንሰን አርክ አቅራቢያ መገኘቱን ያሳያል፣ ይህም በመላው ጥቅጥቅ ያለ ሩብ መኖሩን ያሳያል። በይሁዳ መንግሥት ጊዜ ከቤተ መቅደሱ ተራራ በስተ ምዕራብ ያለው አካባቢ። በ722 ከዘአበ አሦራውያን የእስራኤልን መንግሥት ድል ባደረጉበት ጊዜ ኢየሩሳሌም ከሰሜን መንግሥት በመጡ ብዙ ስደተኞች ተጠናክራለች። የናቡከደነፆር ኒዮ-ባቢሎን ግዛት ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን ድል አድርጎ የሰሎሞንን ቤተ መቅደስና ከተማዋን ባወደመበት ጊዜ የመጀመሪያው የቤተመቅደስ ጊዜ በ586 ዓ.ዓ. አብቅቷል። የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባ ይህ ዘመን፣ ከነዓን የግብፅ ግዛት አካል የሆነበት ወቅት፣ በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ዘገባዎች ከኢያሱ ወረራ ጋር ይዛመዳል፣ ነገር ግን ሁሉም ሊቃውንት ከሞላ ጎደል የኢያሱ መጽሐፍ ለጥንቷ እስራኤል ትንሽ ታሪካዊ ጠቀሜታ እንዳለው ይስማማሉ።በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ እየሩሳሌም በኢያቡሳውያን ብትያዝም ለቢንያም ነገድ በተመደበው ክልል ውስጥ ትገኛለች። ዳዊት እነዚህን በኢያቡስ ከበባ እንዳሸነፈ ይነገራል፣ እና ዋና ከተማውን ከኬብሮን ወደ እየሩሳሌም በማዛወር የእስራኤል የዩናይትድ ኪንግደም ዋና ከተማ ሆነች እና ከበርካታ የሃይማኖት ማዕከላት አንዷ ነች። ምርጫው ምናልባት እየሩሳሌም የእስራኤላውያን ነገድ ሥርዓት አካል ስላልሆነች የኮንፌዴሬሽኑ ማዕከል ሆና ለማገልገል ተስማሚ በመሆኗ ነው። ትልቅ የድንጋይ ውቅር እየተባለ የሚጠራው እና በአቅራቢያው ያለው የተዘረጋው የድንጋይ አወቃቀር ከንጉሥ ዳዊት ቤተ መንግሥት ጋር ሊታወቅ ይችላል ወይም ከኋለኛው ጊዜ ጋር የተገናኘ ነው በሚለው ላይ አስተያየት ተከፋፍሏል።በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ንጉሥ ዳዊት ለ40 ዓመታት ገዛው እና በልጁ ሰሎሞን ተተካ እርሱም በሞሪያ ተራራ ላይ መቅደሱን ሠራ። የሰሎሞን ቤተ መቅደስ (በኋላ ቀዳማዊ ቤተመቅደስ በመባል ይታወቃል)፣ በአይሁድ ሃይማኖት ውስጥ እንደ የቃል ኪዳኑ ታቦት ማከማቻ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። ሰሎሞን ሲሞት፣ አሥሩ የሰሜኑ የእስራኤል ነገዶች ከዩናይትድ ንጉሣዊ መንግሥት ጋር በመፈራረስ የራሳቸውን ሕዝብ፣ ነገሥታቱን፣ ነቢያቱን፣ ካህናቱን፣ ሃይማኖትን የሚመለከቱ ወጎች፣ ዋና ከተማዎችና ቤተ መቅደሶች በሰሜናዊ እስራኤል ይገኛሉ። የደቡቡ ነገዶች፣ ከአሮናዊው ክህነት ጋር፣ በኢየሩሳሌም ቆዩ፣ ከተማይቱም የይሁዳ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነች። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
47199
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%AE%E1%88%9B%20%E1%8A%AB%E1%89%B6%E1%88%8A%E1%8A%AD%20%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን
የካቶሊክ እምነት እውነተኛ መነሻ በክርስትና ታሪክ ስለ ካቶሊክ መነሻ እና የክርስትና መከፋፈል በስፋት ማወቅ ከፈለጉ ይህንን ጽሑፍ በእርጋታ ያንብቡ! አውጣኪ፣ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ እና የኬልቄዶን ጉባኤ በቀሲስ ዶ/ር ምክረ ሥላሴ ገ/አማኑኤል ከክርስቶስ ልደት በኋላ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በመካከለኛው ምሥራቅ በተለይ በአንጾኪያና በግብጽ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት ያወከና ታላቅ ብጥብጥ የፈጠረ በምሥጢረ ሥላሴ እምነት ላይ የተነሣ የተሳሳተ ትምህርት ነበር፡፡ ይኸውም አርዮስ ከእስክንድርያዊው መምህሩ ከአርጌኒስ በቀሰመው ትምህርት በዘዴ ‹‹ክብር ምስጋና ይግባውና እግዚአብሔር ወልድን ፍጡር ነው፤ አምላክም አይደለም፤›› ለማለት ‹‹ሀሎ አመ ኢሃሎ ወልድ›› (ወልድ ያልነበረበት ጊዜ ነበር) በግሪክኛ፡- ‹‹ኢን ፖቴ ኦቴ ኡክ ኢን›› ብሎ የክሕደት ትምህርት በማስተማሩ መላው የክርስትናው ዓለም ታውኮ ነበር፡፡ ይህ በ325 ዓ.ም. በኒቂያ ጉባኤ አርዮስና ኑፋቄው በመወገዙ ችግሩ መፍትሔ አግኝቶ ነበር፡፡ ከ106 ዓመታት በኋላ ደግሞ ንስጥሮስ ከአንጾኪያ በአገኘው ትምህርት በቊስጥንጥንያ ቤተ ክርስቲያን በምሥጢረ ሥጋዌ እምነት ላይ ስለ ክርስቶስ የተሳሳተ ትምህርት ያስተምር ጀመር፡፡ ይኸውም ንስጥሮስ 1ኛ ክርስቶስ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ አለው፤ 2ኛ/ ክርስቶስ ፍጹም ሰው እንጂ ፍጹም አምላክ አይደለም፤ እንዲሁም 3ኛ/ እመቤታችን ሰውን እንጂ አምላክን አልወለደችም፤ ስለዚህ እመቤታችን ወላዲተ ሰብእ እንጂ ወላዲተ አምላክ ልትባል አይገባትም (ሕስወኬ ትሰመይ ወላዲተ አምላክ፣ በአማን ትሰመይ ወላዲተ ሰብእ) ብሎ በማስተማሩ ይህ ኑፋቄ በ431 ዓ.ም. ላይ በታላቁ መምህር በእስክንድርያው ፓትርያርክ በቅዱስ ቄርሎስ አማካኝነት በኤፌሶን ጉባኤ ተወግዞ ችግሩ ተወግዶ ነበር፡፡ ሆኖም የንስጥሮስ የክህደት እምነት ጨርሶ ሳይጠፋ በዚያው በመካከ ለኛው ምሥራቅ በተለይ በፋርስና በባቢሎን እንዲሁም በኤዴሳ ሲስፋፋ ቆይቷል፡፡ እንዲሁም ንስጥሮሳውያን በኤፌሶንና በቊስጥንጥንያ በብዛት ይገኙ ነበር፡፡ አውጣኪና ትምህርቱ የንስጥሮስን ትምህርት በጥብቅ ይቃወሙ የነበሩት የግብጽ መነኰሳትና ካህናት ነበሩ፡፡ በቊስጥንጥንያም ቢሆን አያሌ የንስጥሮስ ተቃዋሚዎች ነበሩ፡፡ የንስጥሮስን ትምህርት አጥብቆ ይቃወም የነበረና ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት እጅግ ቀናኢ የነበረ አውጣኪ የተባለ በቊስጥንጥንያ የአንድ ትልቅ ገዳም አበምኔት (መምህር) ነበር፡፡ አውጣኪ ‹‹ክርስቶስ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ አለው›› የሚለውን የንስጥሮሳውያንን ትምህርት አጥብቆ በመቃወም እሱ ወደ ተቃራኒው የባሰ ክህደት ውስጥ ገባ፡፡ አውጣኪ በቊስጥንጥንያ ‹‹ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ብቻ አለው፤›› እያለ ያስተምር ጀመር፡፡ አባባሉ የቅዱስ ቄርሎስን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ይመስላል፡፡ አውጣኪ ግን ‹‹አንድ ባሕርይ›› ሲል የክርስቶስን መለኮታዊ ባሕርይ ብቻ ማለቱ ነበር፡፡ በአውጣኪ አባባል ‹‹ሁለቱ ባሕርያት ማለት የሥጋና የመለኮት ባሕርያት በተዋሐዱ ጊዜ የመለኮት ባሕርይ የሥጋን ባሕርይ ውጦታል፤ አጥፍቶታል፡፡ ሥጋና መለኮት ከተዋሐዱ በኋላ በክርስቶስ ላይ የሚታየው የመለኮት ባሕርይ ብቻ ነው፡፡ በክርስቶስ የሥጋ ባሕርይ ተውጦ የመለኮት ባሕርይ ብቻ ነው የሚታየው፤›› ይል ነበር፡፡ ይህ አባባል በእኛም ቤተ ክርስቲያን ማለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተወገዘ ነው፡፡ አውጣኪ በተጨማሪ ከሥጋዌ በኋላ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ነው ለማለት ‹‹ክርስቶስ ዘዕሩይ ምስሌነ በትስብእቱ›› ማለት ‹‹ክርስቶስ በትስብእቱ (በሥጋው) ከእኛ ጋር አንድ ነው›› የሚለውን ኦርቶዶክሳዊ አነጋገር አይቀበልም ነበር፡፡ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት መሠረት ‹‹ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው፡፡›› ነገር ግን ፍጹም ሰው ካልሆነና እኛን ወክሎ በመስቀል ላይ በሥጋው መከራን ካልተቀበለ፣ የእኛ የሰዎች ድኅነት አስተማማኝ አይሆንም፡፡ በክርስቶስ የሥጋና የመለኮት ባሕርያት ተዋሕደው በመስቀል ላይ በአንድነት ባሕርዩ በተቀበለው መከራ ድኅነትን አግኝተናል፡፡ ‹‹በክርስቶስ የሥጋ ባሕርይ ተውጦ ወይም ጠፍቶ የመለኮት ባሕርይ ብቻ ነው የሚታየው›› የሚለውን የአውጣኪን የኑፋቄ (የክህደት) ትምህርት የሰማው የቊስጥንጥንያ ፓትርያርክ ፍላብያኖስ ወዲያውኑ ደብዳቤ ጽፎ ስሕተቱን በማስረዳት አውጣኪ ከስሕተቱ እንዲታረምና ይህን ትምህርት እንዳያሰራጭ አስጠነ ቀቀው፡፡ አውጣኪ ግን የኑፋቄ ትምህርቱን አላቆመም፡፡ ከዚህ ላይ አንድ ነገር ማስታወስ አለብን፤ ይኸውም አውጣኪ ክሪሳፍዮስ ለተባለው ለንጉሠ ነገሥቱ ለዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ኃይለኛ ጠቅላይ ሚኒስትር የንስሓ አባት ስለነበር የልብ-ልብ የተሰማው ይመስላል፡፡ ፓትርያርክ ፍላብያኖስም ይህንን ስለሚያውቅ ይመስላል አውጣኪን በጣም ሊጫነው አልፈለገም፡፡ ሆኖም ኃይለኛ የነበረ የዶሪሊያም ሊቀ ጳጳስ የነበረው አውሳብዮስ አውጣኪን አጥብቆ ስለ ተቃወመውና ስለ ከሰሰው፣ የቊስጥንጥንያው ፓትርያርክ ፍላብያኖስ እንደተለመደው የመላው አብያተ ክርስቲያናት ጳጳሳት ተጠርተው ጉባኤ በማድረግ ፈንታ፣ በእርሱ ስር የሚተዳደሩትን ሃያ ዘጠኝ ጳጳሳትንና ሠላሳ ሦስት የገዳማት አበምኔቶችን ብቻ ሰብስቦ በእርሱ ሰብሳቢነት በ448 ዓ.ም. በቊስጥንጥንያ አህጉራዊ ሲኖዶስ አድርጎ የአውጣኪን የክሕደት ትምህርት መመርመር ጀመረ፡፡ አውጣኪ በጉባኤው ላይ እንዲቀርብ ሁለት ጊዜ ተጠርቶ ለመቅረብ አልፈለገም፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ ሲጠራ ብቻ ቀርቦ ስለ ኑፋቄ ትምህርቱ ሲጠየቅ ግልጽ ያልሆነ የሃይማኖት መግለጫ በጽሑፍ አቀረበ፡፡ መግለጫው ግን ስለተከሰሰበት የክህደት ትምህርት ምንም አይገልጥም፡፡ ሆኖም የዶሪሊያም ጳጳስ አውሳብዮስ ግልጥ አድርጎ ‹‹ክርስቶስ በትስብእቱ ከእኛ ጋር አንድ ነው?›› ብሎ በጠየቀው ጊዜ አውጣኪ አንድ አይደለም በማለት ካደ፡፡ ከክህደቱም እንዲመለስ ቢጠየቅ አሻፈረኝ አለ፡፡ ስለዚህ ጉባኤው አውጣኪን አወገዘው፡፡ ከአበምኔት ሹመቱና ከክህነት ሥልጣኑም ሽሮ ተራ ሰው አደረገው፡፡ የሮሙ ፖፕ ለቊስጥንጥንያው ፓትርያርክ ፍላብያኖስ ‹‹ክርስቶስ ሁለት ባሕርያት አንድ አካል አለው›› የሚል የሃይማኖት ፎርሙላ የያዘ ደብዳቤ ልኮለት ስለነበረ፤ አውጣኪ ይህንንም ነበር እንዲቀበል የተጠየቀው፡፡ ይህ ደግሞ ከንስጥሮስ ኑፋቄ ጋር የተዛመደ ስለነበረ (ይህ አባባል መንፈቀ ንስጥሮሳዊ ይባላል) አውጣኪ አልቀበልም አለ፡፡ ስለዚህ አውጣኪ ‹‹የቅዱስ ቄርሎስን ሃይማኖት ስለመሰ ከርኩ እንጂ አንዳች የሃይማኖት ስሕተት ሳይኖርብኝ ያለ አግባብ ተወገዝኩ፤›› ብሎ ለንጉሠ ነገሥቱ ለዳግማዊ ቴዎዶስዮስ አመለከተ፡፡ እንዲሁም ለሮም ፖፕ ለልዮን ቀዳማዊና ለእስክን ድርያው መንበረ ፓትርያርክ ለዲዮስቆሮስ ለሌሎችም ጳጳሳት ደብዳቤ ላከ፡፡ የቊስጥንጥንያው ፓትርያርክ ፍላብያኖስም በበኩሉ የአውጣኪን ኑፋቄና ጉባኤው ስለ እርሱ የወሰነውን ውሳኔ ለፖፕ ልዮን ላከለት፡፡ ፖፑም የጉባኤውን ውሳኔ በማጽደቅ ምሥጢረ ሥጋዌን የያዘ ደብዳቤ ለፍላብያኖስ በድጋሚ ላከለት፡፡ በደብዳቤውም ውስጥ ክርስቶስ ሁለት ባሕርያትና አንድ አካል እንዳለው በግልጽ አስፍሯል፡፡ ይህም አባባል ከላይ እንደተገለጸው መንፈቀ ንስጥሮሳዊ ነው፡፡ ሁለተኛው የኤፌሶን ሲኖዶስ አውጣኪ በቊስጥንጥንያ እጅግ የተከበረ ሰው ስለነበረና ብዙም ደጋፊዎች ስለነበሩት የእርሱ በ448 ዓ.ም. ጉባኤ መወገዝ ብዙዎችን አስቆጥቶ ነበር፡፡ እንደውም ያወገዘው ፓትርያርክ ፍላብያኖስ ንስጥሮሳዊ ነው እየተባለ ይወራና ይወቀስ ጀመር፡፡ ንጉሠ ነገሥቱም የነገሩን ክብደት ተመልክቶ ምናልባትም በአውጣኪ ንስሓ-ልጅ በጠቅላይ ምኒስትሩ ተጽእኖ ይሆናል ዓለም-አቀፍ የአብያተ ክርስቲያናት ጳጳሳት ሲኖዶስ በኤፌሶን እንዲደረግ ለጳጳሳቱ ሁሉ ጥሪ አስተላለፈ፡፡ ስብሰባውም በነሐሴ ወር 449 ዓ.ም. በኤፌሶን እንዲሆን ተወሰነ፡፡ ባለፉት ሲኖዶሶች እንደተደረገው ሁሉ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ሰብሳቢ እንዲሆን ንጉሠ ነገሥቱ ወሰነ፡፡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ሰብሳቢ በመሆኑ ሃያ ሦስት ከሚሆኑ ከግብጽ ጳጳሳት ጋር ቀደም ብሎ ኤፌሶን ደረሰ፡፡ ፖፕ ልዮን ግን ይህ ስብሰባ እንዲደረግ አልፈለገም ነበር፡፡ እንደውም ለንጉሠ ነገሥቱ ታላቅ እኅት ለብርክልያ ንጉሡ ጉባኤውን እንዳይጠራ እንድታግባባው ጠይቋት ነበር፡፡ ሆኖም ንጉሠ ነገሥቱ በሐሳቡ ጸንቶ ጉባኤውን ስለጠራ ፖፑም ሦስት መልእክተኞች ላከ፡፡ በጉባኤው ላይ አንድ መቶ ሠላሳ አምስት ጳጳሳት ተሰብስበው ነበር፡፡ ምንም እንኳ ጉባኤው ስብሰባውን የጀመረው አንድ ሳምንት ዘግይቶ ቢሆንም የሮሙ ፖፕ እንደራሴዎች በዚህ ጊዜ ሊገኙ አልቻሉም፡፡ የቊስጥንጥንያው ፓትርያርክ ፍላብያኖስም በጉባኤው ላይ እንዲገኝ ተጠርቶ አልመጣም፡፡ የቀረበትንም ምክንያት አልገለጠም፡፡ ምናልባትም በእሱ ሰብሳቢነት የተሰበሰበው አህጉራዊ ሲኖዶስ ያወገዘው የአውጣኪ ጉዳይ እንደገና እንዲታይ በመደረጉ ቅር ብሎት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ይህ ደግሞ አዲስ ነገር አልነበረም፡፡ ከዚህ በፊትም ብዙ መናፍቃን አርዮስም ጭምር መጀመሪያ በአህጉራዊ ሲኖዶሶች ከተወገዙ በኋላ ነበር ጉዳያቸው እንደገና በዓለም-አቀፍ ሲኖዶሶች እንዲታዩ የተደረገው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ጳጳሳት ተጠብቀው ባይመጡም ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ የተገኙትን አንድ መቶ ሠላሳ አምስት ጳጳሳት ይዞ በነሐሴ ወር 449 ዓ.ም. ስብሰባውን ጀመረ፡፡ ጉባኤው የተደረገው እንደበፊቱ በኤፌሶን በቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ነበር፡፡ ጉባኤውም እንደተጀመረ አውጣኪ ተጠርቶ ስለተከሰሰበት ጉዳይ መልስ እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡ አውጣኪ በቊስጥንጥንያ ሕዝብ እጅግ የተወደደና የተደነቀ ከመሆኑም በላይ በቃላት የሚጫወት ቅንነት የጐደለው ሰው ነበር፡፡ አውጣኪ በጉባኤው ፊት ቀርቦ በራሱ እጅ የተጻፈና የፈረመበት የእምነት መግለጫ አቀረበ፡፡ መግለጫውም ከመነበቡ በፊት ራሱ እንዲህ ሲል ጮኾ ተናገረ፡- ‹‹ከልጅነቴ ጀምሮ በግልጥ በምነና (በብሕትውና) ለመኖር ነበር የምፈልገው፡፡ ዛሬ በሕዝብ መካከል በመገኘቴ ታላቅ ሐዘን ይሰማኛል፡፡ ሆኖም እምነቴን ለመመስከር ስለሆነ ደስታ ይሰማኛል፡፡ በኒቅያ ጉባኤ የተወሰነውንና አባታችን የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ ቄርሎስ ያስተማረውን እምነት በትክክል እቀበላለሁ፤›› አለ፡፡ ከዚህ በኋላ የጉባኤው ጸሓፊ የሚከተለውን የአውጣኪ የእምነት መግለጫ ማንበብ ጀመረ፤ መግለጫውም እንዲህ ይላል፡- ‹‹ሁሉን በያዘ፣ የሚታየውንና የማይታየውን በፈጠረ በአንድ አምላክ አምናለሁ፡፡ በመለኮቱ ከአብ ጋር አንድ በሚሆን በአንድ ልጁ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምናለሁ፤ ለእኛ ለሰዎች ሲል ለድኅነታችን ከሰማይ ወረደ፡፡ ሥጋ ለበሰ፤ ሰውም ሆነ፡፡ ታመመ፤ ሞተ፤ በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ተለይቶ ተነሣ፡፡ ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ ዳግመኛም በሕያዋንና በሙታን ላይ ለመፍረድ ይመጣል፡፡ እርሱ ያልነበረበት ጊዜ ነበረ የሚሉ፣ ከመወለዱም በፊት አልነበረም፤ ካለምንም ተፈጠረ የሚሉት፣ ከአብ ጋር በባሕርዩ የተለየ ነው የሚሉት፣ የእርሱ ሁለቱ ባሕርያት ተቀላቅለዋል ወይም ተዋውጠዋል የሚሉት፣ እነዚህ ሁሉ በአንዲት ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የተወገዙ ናቸው፡፡ እኔም የምከተለው እምነት ይህ ነው፡፡ በዚህ እምነት እስካሁን ኖሬአለሁ፤ ወደፊትም እስክሞት ድረስ በዚሁ እኖራለሁ፡፡›› የሚል ነበር፡፡ አውጣኪ ይህንን ለጉባኤው ሲያስረዳ ተከትለዉት የመጡትም መነኰሳት አውጣኪ ያቀረበውና የተናገረው ትክክል መሆኑን ከዚያው በጉባኤው ፊት አረጋገጡ፡፡ ስለዚህ ይህን የሃይማኖት መግለጫ ከአዩና ከሰሙ በኋላ አራት ሊቃነ ጳጳሳት ማለት የኢየሩሳሌሙ፣ የአንጾኪያው፣ የኤፌሶኑና የቂሣርው ዘቀጰዶቅያ አውጣኪ በእምነቱ ኦርቶዶክስ ነው በማለት ለጉባኤው አጽንተው ሲናገሩ ሁሉም አውጣኪ ከተከሰሰበት ኑፋቄ ንጹሕ መሆኑን በአንድ ድምፅ ወሰኑ፡፡ ከተላለፈበትም ውግዘት ፈቱት፡፡ ሥልጣነ ክህነቱንም መልሰውለት ወደ ቀድሞው የሓላፊነት ሥራው እንዲመለስ ውሳኔ አስተላለፉ፡፡ የሁለት ባሕርይን ሐሳብ ይቀበል የነበረው የዶሪሊያም ጳጳስ አውሳብዮስ አውጣኪን በመወንጀል መግለጫ ሲያቀርብ በዚያ የተሰበሰቡት መነኰሳትና ምእመናን በታላቅ ድምፅ ‹‹አውሳብዮስ ይቃጠል! አውሳብዮስ በሕይወቱ ይውደም! ክርስቶስን ለሁለት እንደ ከፈለ እሱም ለሁለት ይከፈል!›› እያሉ ይጮኹ ጀመር፡፡ የቊስጥንጥንያን ፓትርያርክ ፍላብያኖስንና አውጣኪን ያወገዙትን ጳጳሳት የሮሙን ፖፕ ልዮን 1ኛን ጭምር አውጣኪን ያለ አግባብ በማውገዛቸውና ሥልጣናቸውን ያለ አግባብ በመጠቀማቸው ጉባኤው ካወገዛቸው በኋላ፣ የሚከተለውን አጭር መግለጫ አወጣ፡- ‹‹ከኒቅያ እስከ ኤፌሶን አባቶቻችን በጉባኤ ተሰብስበው ከወሰኑት ሃይማኖት ሌላ የሚጨምር፣ የሚቀንስ ወይም የሚያሻሽል ቢኖር የተወገዘ ይሁን፡፡›› ዘግይተው የደረሱት የፖፑ መልእከተኞች ዩልዮስና ሬናቱስ የተባሉት ጳጳሳትና ዲያቆን ሂላሩስ ከፖፑ የተላከውን የሃይማኖት መግለጫ ደብዳቤ እንዲነበብ ጠይቀው ነበር፡፡ ነገር ግን ደብዳቤው ‹‹ክርስቶስ ሁለት ባሕርያት አንድ አካል አለው›› ስለሚልና ይህም ከንስጥሮስ ኑፋቄ ጋር ስለሚመሳሰል ጉባኤው እንዲነበብ አልፈቀደም፡፡ በዚህም ምክንያት የፖፑ መልእከተኞች ተቀይመው ወዲያውኑ በድብቅ ከጉባኤው ወጥተው ወደመጡበት ተመለሱ፡፡ የጉባኤውም ውሳኔ በንጉሠ ነገሥቱ በዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ጸደቀ፡፡ የቊስጥንጥንያ ፓትርያርክ ፍላብያኖስ በኤፌሶን 2ኛ ጉባኤ እንደተወገዘ ወዲያውኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ የዚህን ጉባኤ ውሳኔ ሲሰማ የሮሙ ፖፕ ልዮን ቀዳማዊ እጅግ ተናዶ ጉባኤውን ‹‹ጉባኤ ፈያት (የወንበዴዎች ጉባኤ)›› ብሎ ጠራው፡፡ የጉባኤውንም ሊቀ መንበር ቅዱስ ዲዮስቆሮስን አወገዘው፡፡ ከእስክንድርያ ጋር የነበረውንም ግንኙነት ጨርሶ አቋረጠ፡፡ ፖፑ ይህን ሁሉ ያደረገው እሱ የላከው የሃይማኖት ነክ ደብዳቤ በጉባኤው ላይ ስላልተነበበና የእርሱም መልእክተኞች በጉባኤው ላይ በሙሉ ባለመካፈላቸው ነበር፡፡ በተጨማሪም ፖፑ ለንጉሠ ነገሥቱ ለዳግማዊ ቴዎዶስዮስ የኤፌሶኑን ጉባኤ የዲዮስቆሮስ ጉባኤ ብሎ በመጥራት በጉባኤው ላይ ያለውን ቅሬታ ከገለጸ በኋላ፣ ሌላ ዓለም አቀፍ ሲኖዶስ (ጉባኤ) እንዲጠራ ጥብቅ ሐሳብ አቀረበ፡፡ እንዲረዳውም የምዕራቡን ክፍል ገዥ (ንጉሥ) የነበረውን ሣልሳዊ ዋሌንቲኒያኖስን () እና ሚስቱን ንግሥት አውዶቅሲያን አጥብቆ ለምኖ ነበር፡፡ እነዚህም ባለሥልጣኖች እያንዳንዳቸው ሐሳቡን በመደገፍ ለንጉሠ ነገሥቱ ለዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ደብዳቤ ጽፈው ነበር፡፡ ዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ግን ሁለተኛው የኤፌሶን ጉባኤ ፈሪሃ እግዚአብሔር ያላቸው የቅዱሳን አባቶች ጉባኤ መሆኑን ገልጦ በመጻፍ ስለ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ምንም የሚያሳስብ ነገር አለመኖሩን ገልጦ አሳስቧቸዋል፡፡ በተጨማሪም የምዕራቡን ንጉሥና ንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገቡ መክሯቸው ነበር፡፡ ፖፕ ልዮን ግን ሌላ ዓለም-አቀፍ ሲኖዶስ እንዲደረግ ዳግማዊ ቴዎዶስዮስን አጥብቆ መጠየቁን ቀጠለ፡፡ ሆኖም የፖፑ ጥረት ሁሉ ውጤት አላስገኘም፡፡ ምክንያቱም ዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ለ2ኛው የኤፌሶን ጉባኤ ታላቅ አክብሮት ስለነበረውና ውሳኔውንም በሚገባ ስላጸደቀው ነበር፡፡ የኬልቄዶን ጉባኤ ሁለተኛው የኤፌሶን ጉባኤ ከአለፈ ከአንድ ዓመት በኋላ በሐምሌ ወር 450 ዓ.ም. ዳግማዊ ቴዎዶስዮስ በድንገት ከፈረስ ላይ ወድቆ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ ቴዎዶስዮስ ወራሽ ስላልነበረው ለአልጋው ቅርብ የነበረች ታላቅ እኅቱ ብርክልያ () ነበረች፡፡ ብርክልያ ግን በድንግልና መንኵሳ ነበር የምትኖረው፡፡ ሆኖም ብርክልያ ለሥልጣን ስለጓጓች ምንኵስናዋን አፍርሳ የሮም መንግሥት የጦር አዛዥ ጄኔራል የነበረውን መርቅያን () አግብታ በነሐሴ ወር 450 ዓ.ም. እሱ ንጉሠ ነገሥት እሷ ንግሥት ሆነው የሮምን ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ማስተዳደር ጀመሩ፡፡ ይህ የብርክልያ ምንኵስናን ማፍረስ በኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ በተለይም በግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ ተቀባይነትን አላገኘም ነበር፡፡ የሮሙ ፖፕ ግን ከአዲሶቹ የሮም መንግሥት ንግሥትና ንጉሠ ነገሥት ዘንድ ተወዳጅነትን ለማግኘት ሲል ጋብቻቸውን በማወደስ አጸደቀላቸው፤ ቡራኬውንም ላከላቸው፡፡ በዚህም ምክንያት ፖፕ ልዮን ከቊስጥንጥንያ ንጉሣዊ ቤተሰብ ጋር ወዳጅነትን መሠረተ፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ ብሎም በጻፈው ደብዳቤ መጨረሻ ላይ እሱ የፈለገው ዓለም አቀፍ ሲኖዶስ እንዲሰበሰብ አሳሰበ፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በንጉሠ ነገሥቱ በመርቅያንና በፖፕ ልዮን መካከል ብዙ የወዳጅነት ደብዳቤዎች ተጻጽፈዋል፡፡ ንጉሠ ነገሥቱ መርቅያን በሥልጣኑ በ2ኛው በኤፌሶን ጉባኤ የተወገዘው የፍላብያኖስ አስከሬን ፈልሶ በቊስጥንጥንያ በሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ክብር እንዲቀበር አደረገ፡፡ የተጋዙት ጳጳሳትም ከግዞት ወጥተው ወደየሥራቸው እንዲመለሱ አደረገ፡፡ በመሠረቱ በሲኖዶስ የተወገዙት ወደ ቀድሞ ሥራቸው መመለስ የሚችሉት በንጉሥ ትእዛዝ ሳይሆን በጳጳሳት ሲኖዶስ መሆን ስለነበረበት ንጉሡ ያደረገው ሕገ-ወጥ ሥራ ነበር:: ፖፑም የሱ ፍላጎት ስለነበረ ይህንን አልተቃወመም፡፡ በተቃራኒው ንጉሡ የተወገዙት ጳጳሳት ወደየሀገረ ስብከታቸው እንዲመለሱ የፍላብያኖስም አስከሬን ወደ ቊስጥንጥንያ ፈልሶ በክብር እንዲቀበር በማድረጉ ፖፕ ልዮን ለንጉሠ ነገሥቱ ልባዊ ምስጋና አቅርቧል፡፡ ንጉሠ ነገሥቱ መርቅ ያንና ንግሥቲቱ ብርክልያ 2ኛው የኤፌሶን ሲኖዶስ ባቀረበው የሃይማኖት መግለጫ መሠረት ነፃ ያደረገውን አውጣኪንም ያለ ሲኖዶስ ውሳኔ ወደ ሰሜን ሶርያ እንዲጋዝ አደረጉ፡፡ ፖፕ ልዮን በአሳሰበው መሠረት ንጉሥ መርቅያን ጥቅምት 8 ቀን 451 ዓ.ም. ዓለም-አቀፍ ሲኖዶስ እንዲደረግ ለጳጳሳት ሁሉ ጥሪ አስተላለፈ፡፡ ጉባኤውም እንዲደረግ የታሰበው ከቊስጥንጥንያ 96 ኪሎ ሜትር ያህል ርቃ በምትገኝ በኒቅያ ነበር፡፡ ነገር ግን በጸጥታ ምክንያት ከቊስጥንጥንያ 3 ኪሎ ሜትር ብቻ ርቃ በምትገኘው በኬልቄዶን እንዲሆን ንጉሡ ስለ ወሰነ ጉባኤው በኬልቄዶን ሆነ፡፡ ንጉሥ መርቅያንና ንግሥት ብርክልያ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ተገኝተዋል፡፡ ጉባኤው በሥነ ሥርዓት መካሄዱን የሚቆጣጠሩ 18 ዳኞች በንጉሡ ተሠይመው ነበር፡፡ እነዚህ ሁሉ ዳኞች መሠየማቸው መንግሥት ሲኖዶሱን ምን ያህል እንደተቈጣጠረው ያመለክታል፡፡ የጉባኤው አባላት አቀማመጥ እንደሚከተለው ነበር፤ ዳኞቹ በመኻል ከዳኞቹ በስተግራ የፖፑ መልእክተኞች፣ ቀጥሎ የቊስጥንጥንያው አናቶልያስ፣ የአንጾኪያው ማክሲሙስ፣ የቂሣርያውና የኤፌሶኑ ጳጳሳትና ሌሎች የምሥራቅና የመካከለኛው ምሥራቅ አህጉር ጳጳሳት ሲሆኑ፣ በቀኝ በኩል ቅዱስ ዲዮስቆሮስ፣ የኢየሩሳሌም፣ የተሰሎንቄ፣ የቆሮንቶስ፣ የግብጽ፣ የኢሊሪኩም፣ የፍልስጥኤም ጳጳሳትና ሌሎች ጳጳሳት ተቀምጠዋል፡፡ በኤፌሶን ጉባኤ የተወገ ዙትን ንስጥሮሳውያን መናፍቃንን የቂሮስ ኤጲስቆጶስ ቴዎዶሪጦስንና የኤዴሳን ኤጲስቆጶስ ኢባንን የዚህ ጉባኤ አባላት አድርገው ተቀበሏቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ብዙ ብጥብጥ ተነሣ፤ የግብጽ ጳጳሳት በኤፌሶን ጉባኤ የተወገዙትን ንስጥሮሳውያን ቴዎዶሪጦስንና ኢባንን ጉባኤው በአባልነት በመቀበሉ ‹‹አይሁዶችን፣ የክርስቶስን ጠላቶች ከዚህ አስወጡ!›› እያሉ በመጮኽ ተቃውሟቸውን አሰሙ፡፡ ጉባኤው ግን የእነሱን ጩኸት ከቁም ነገር አልቈጠረውም፡፡ ጉባኤውን በሊቀ መንበርነት በተራ የመሩት ከመንግሥት የተሠየሙት ዳኞችና የሮሙ ፖፕ መልእከተኞች ነበሩ፡፡ የሮሙ ተወካዮች ጉባኤውን ሲመሩ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ ነበር፡፡ ከአሁኑ በስተቀር ባለፉት ዓለም-አቀፍ ሲኖዶሶች ሁሉ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ከሊቃነ መናብርቱ ዋናው ነበር፡፡ አሁን ግን የእስክን ድርያውን ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስን ለመኰነን የተሰበሰበ ሲኖዶስ ስለሆነ ዲዮስቆሮስ ከሊቃነ መናብርቱ አንዱ አልሆነም፡፡ የጉባኤው አባላት ቦታቸውን ይዘው እንደተቀመጡ የሮሙ ፖፕ ተወካይ ፓስካሲኑስ () ተነሥቶ ለዳኞቹ ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ከተቀመጠበት ቦታ ማለት ከጉባኤው እንዲነሣና ሌላ ቦታ እንዲቀመጥ አመለከተ፡፡ የመንግሥቱ ዳኞች ለምን ይነሣል ብለው በጠየቁ ጊዜ፣ ሌላው የፖፑ መልእክተኛ ሊሴንቲያስ () የተባለው ዲዮስቆሮስ ከዚህ በፊት የሮሙ ፖፕ ሳይፈቅድ በሥልጣኑ ሲኖዶስ (የ449 ሲኖዶስን ማለቱ ነው) እንዲካሄድ አድርጓል በማለት ክስ አቀረበ፡፡ ይህ ግን መሠረት የሌለው ክስ ነበር፡፡ ምክንያቱም ከዚህ በፊት የተደረጉት ሲኖዶሶች ሁሉ የተጠሩትና የተካሄዱት በሮም ንጉሠ ነገሥት ፈቃድና ትእዛዝ እንጂ በሮሙ ፖፕ ፈቃድ አልነበረም፡፡ ያለፈውም የሁለተኛው የኤፌሶን ሲኖዶስ የተጠራው በዳግማዊ ቴዎዶስዮስ ትእዛዝ እንጂ በፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ሥልጣን አልነበረም፡፡ ስለዚህ የቀረበው ክስ ዳኞቹን አላረካ ቸውም፡፡ በዚህ ጉዳይ ብዙ ጭቅጭቅ ስለተፈጠረ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በፈቃዱ ቦታውን ለቆ ተከሳሾች በሚቀመጡበት ቦታ ሄዶ ተቀመጠ፡፡ የሮሙ ፖፕ ተወካዮች በሁለተኛው የኤፌሶን ጉባኤ ፓትር ያርክ ዲዮስቆሮስ የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና አፍርሷል ሲሉ ከሰሱ፡፡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ሲመልስ እሱ በንጉሠ ነገሥቱ በቴዎ ዶስዮስ ትእዛዝና ጥያቄ መሠረት ነው ጉባኤውን የመራው፡፡ እሱ ቀኖናን አፈረሰ? ወይስ በኤፌሶን ጉባኤ የተወገዙትን ንስጥሮሳውያን መናፍቃንን የቂሮስ ኤጲስ ቆጶስ ቴዎዶሪጦስንና የኤዴሳን ኤጲስቆጶስ ኢባንን የዚህ ጉባኤ አባላት አድርገው የተቀበሉት እነሱ ናቸው ቀኖና አፍራሾች? ብሎ ጥያቄ አቀረበ፡፡ ሆኖም ይህ የፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ጥያቄ ምንም መልስ ሳይሰጠው በዝምታ ታለፈ፡፡ ቀጥሎ በ2ኛው የኤፌሶን ጉባኤ የተወገዘው የዶሪሌኡም ኤጲስቀጶስ አውሳብዮስ ተነሥቶ ዲዮስቆሮስ እሱንና የቊስጥንጥንያውን ፍላብያኖስን ‹‹ምንም የሃይማኖት ጕድለት ሳይገኝብን ያለ አግባብ አውግዞናል ጥቃትም አድርሶብናል፡፡ በተጨማሪም አውጣኪን ከግዝቱ በመፍታት የኦርቶዶክስ እምነትን አበላሽቷል፤›› በማለት ክስ አቀረበ፡፡ ይህ ተመሳሳይ ክስ በሮሙ ፖፕ ተወካዮችም ቀርቧል፡፡ በመሠረቱ ይህ ክስ እውነት እንኳ ቢሆን የሚመለከተው ሲኖዶሱን እንጂ የሲኖዶሱን ሊቀ መንበር ዲዮስቆሮስን አልነበረም፡፡ ከዚህ ላይ ልንገነዘበው የሚገባው የሮሙ ፖፕ ተወካዮችም ሆኑ ከሳሹ አውሳብዮስ በአጠቃላይ የኬልቄዶን ጉባኤም ቢሆን ዲዮስቆሮስን በእምነት ክህደት አልከሰሱትም፡፡ ሆኖም መናፍቅ ነው ተብሎ የታሰበውን አውጣኪን የ449 ዓ.ም. ሲኖዶስ ነጻ አድርጎ ከውግዘቱ ስለፈታው ብቻ ዲዮስቆሮስን የአውጣኪን የኑፋቄ ትምህርት ተቀብሏል ብለው በጭፍኑ ደምድመዋል፡፡ አውጣኪ ግን በፊት ያስተምር የነበረውን የኑፋቄ ትምህርት ትቶ በቃልም በጽሑፍም ኦርቶዶክሳዊ የእምነት መግለጫ በማቅረቡ በዚህ መሠረት ነው 2ኛው የኤፌሶን (የ449) ሲኖዶስ ነጻ ያደረገው፡፡ ስለዚህ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ አውጣኪ ያቀረበው የእምነት መግለጫ የሚገኝበት የ449 ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ እንዲነበብ ጠየቀ፡፡ የ449 ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ የመጀመሪያው ክፍል ከተነበበ በኋላ ጉባኤውን የጠራው ንጉሡ ዳግማዊ ቴዎዶስዮስ መሆኑና አውጣኪንም ነጻ ያደረጉት በጉባኤው የነበሩት ጳጳሳት በሙሉ ተስማምተው በፊርማቸው ያጸደቁት መሆኑ ተነበበ፡፡ በ449 ዓ.ም. በ2ኛው የኤፌሶን ሲኖዶስ ላይ የነበሩት ጳጳሳት ግን የ449 ሲኖዶስን ውሳኔ ፈጽሞ እንደማያውቁት የፈረሙትም በወታደሮች ተገደው በባዶ ወረቀት ላይ መሆኑን አጥብቀው ተናገሩ:: የግብጽ ጳጳሳት ግን ይህን በሰሙ ጊዜ ‹‹የክርስቶስ ወታደር የዚህን ዓለም ባለሥልጣን ፈጽሞ አይፈራም፡፡ እሳት አንድዱ አንድ ሰማዕት እንዴት እንደሚሞት እናሳያችሁ!›› ብለው በጉባኤው ፊት ተናገሩ፡፡ ባዶ ወረቀት ላይ ነው የፈረምነው ካሉት አንዱ የኤፌሶኑ ኤጲስ ቆጶስ እስጢፋኖስ ነበር፡፡ ይህ ሰው አውጣኪ ነጻ እንዲደረግ ተነሥተው ከተናገሩት ሰዎች ሁለተኛው ነበር፡፡ አውሳብዮስና ፍላብያኖስም እንዲወገዙ ከተናገሩት 5ኛው ተናጋሪ እሱ ነበር፡፡ የሲኖዶሱ ጸሓፊ በ449 ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ ላይ የአውጣኪን የሃይማኖት መግለጫ ሲያነብ አንዳንድ አባቶች ይህን መግለጫ እንዳላዩትና ፊርማቸውም አስመስሎ የተፈረመ ነው በማለት ካዱ፡፡ ከዚህ በኋላ በጉባኤው ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ እምነቱን እንዲገልጽ ተጠይቆ ሁለቱ ባሕርያት (የመለኮትና የሥጋ) ያለ መቀላቀልና ያለ ትድምርት፣ ያለ መለወጥና ያለ መለያየት በአንድ አካል እንደተዋሐዱ በሚገባ አስረዳ፡፡ እንዲሁም በቅዱስ ቄርሎስ ትምህርት መሠረት ‹‹አአምን በአሐዱ ባሕርይ (ህላዌ) ዘቃለ እግዚአብሔር ሥግው፤›› ብሎ አስረዳ፡፡ ጉባኤውም በዚህ በዲዮስቆሮስ እምነት ላይ ምንም እንከን፣ ምንም ስሕተት አላገኘም፡፡ ጉባኤው በሌላ መንገድ ‹‹አውጣኪ በጽሑፍ ካቀረበው የተለየ በቃል ቢናገር ምን ትፈርድ ነበር?›› ብለው በጠየቁት ጊዜ፣ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ‹‹አውጣኪ የጻፈውን ትቶ ሌላ የክህደት ነገር ቢናገር፣ እሱን ማውገዝ ብቻ ሳይሆን በእሳትም እንዲቃጠል እፈርድበት ነበር፤›› ብሎ መለሰ፡፡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በእንደዚህ ያለ ነጐድጓዳዊ አነጋገር ሁሉን ግልጥልጥ አድርጎ በተናገረ ጊዜ፣ ኬልቄዶናውያን ጸጥ አሉ፡፡ ዲዮስቆሮስን በመቃወም የተናገሩ የምሥራቅ አህጉር ጳጳሳት ግን ንግግሩ ልባቸውን ነክቶት ‹‹በድለናል፤ ይቅርታ እንጠይቃለን!›› በማለት ጮኹ፡፡ የመንግሥቱ ዳኞች በባዶ ወረቀት ላይ ነው የፈረምነው ስላሉት እንደገና ሲጠይቋቸው ‹‹በድለናል፤ ይቅርታ እንጠይቃለን፤›› ሲሉ መለሱ፡፡ እንደገና ፍላብያኖስን ዲዮስቆሮስ ነው ያስገደለው ስላሉት ቢጠየቁ አሁንም ‹‹በድለናል፤ ይቅርታ እንጠይቃለን፤›› ሲሉ መለሱ፡፡ በዚህ ሁኔታ እነዚህ ጳጳሳት 1ኛ/ በሐሰት በባዶ ወረቀት ላይ ፈርመናል በማለታቸውና፣ 2ኛ/ ፍላብያኖስንና አውሳብዮስን ያለ አግባብ በማውገዛቸው ይቅርታ ጠየቁ፡፡ የመንግሥቱ ዳኞች ፍላብያኖስ ኦርቶዶክስ መሆኑን አጥብቀው በጠየቁ ጊዜ፣ የሮሙ ተወካዮችና አብዛኞቹ አባላት በ449 ሲኖዶስ ጊዜ የነበሩትም ጭምር ፍላብያኖስ ኦርቶዶክስ እንደነበረ ተናገሩ፤ ‹‹ታዲያ ለምን ተወገዘ?›› ሲሉ ዳኞቹ ጠየቁ፡፡ በዚህ ጊዜ ዲዮስቆሮስ ፍላብያኖስ ‹‹ክርስቶስ ከሥጋዌ በኋላ ሁለት ባሕርያት እንዳለው አጥብቆ ይናገር ነበር፤›› ብሎ ተናገረ፡፡ የዚህም እውነት እንዲወጣ ብሎ የ449 ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ ቀርቦ እንዲነበብ አበክሮ ጠየቀ፡፡ ለዚህ ምንም መልስ አልተሰጠውም፡፡ ሁሉም ዳኞቹም ጭምር ቃለ ጉባኤው እንዳይነበብ ስለፈለጉ ጸጥ አሉ፡፡ ሁሉም ዝም ቢሉም ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ንግግሩን በመቀጠል ፍላብያኖስ ‹‹ክርስቶስ ከሥጋዌ በኋላ ሁለት ባሕርያት አለው፤›› እያለ እንደሚናገር መልሶ መላልሶ አስረዳ፡፡ የቀድሞ አባቶች ግን ለምሳሌ አትናቴዎስ፣ ጎርጎርዮስና ቄርሎስ ‹‹አሐዱ ባሕርይ ዘእግዚአብሔር ቃል ሥግው›› እንጂ ከተዋሕዶ በኋላ ‹‹ሁለት ባሕርያት›› ፈጽሞ እንደማይሉ በመጻሕፍቶቻቸው ሁሉ ለማንበብ እንደሚቻል አስረዳ፡፡ የቀረቡትን ማስረጃዎች ሁሉ ከቁም ነገር ሳያስገቡ ጉባኤውም በሚገባ ሳይወያይበት ዳኞቹ በጭፍን ፍላብያኖስና አውሳብዮስ ያላግባብ ነው የተወገዙት በማለት ውሳኔ አሳለፉ፡፡ በተጨማሪም አውጣኪ ቀርቦ ሳይጠየቅ ለ449 ጉባኤ ያቀረበውንም የሃይማኖት መግለጫ ሳይመለከቱ፣ በጭፍን በ449 ሲኖዶስ ላይ ያለ አግባብ ነው ነጻ ሆኖ ከግዝቱ የተፈታው ብለው ዳኞቹ፣ የፖፑ ተወካዮችና ሌሎቹ የጉባኤው አባላት ወሰኑ፡፡ ይህ በግልጥ የሚያመለክተው የኬልቄዶን ጉባኤ የተጠራው ዲዮስቆሮስንና አውጣኪን ለማውገዝና ፍላብያኖስንና አውሳብዮስን ነጻ ለማድረግ መሆኑን ነው፡፡ ከላይ ለቀረቡት ጥብቅ ማስረጃዎች ምንም መልስ ሳይሰጡ የመንግሥቱ ዳኞችና የሮሙ ፖፕ እንደራሴዎች የፖፑን የዶግማ ደብዳቤ () አስተያየቱን እንዲገልጥ ለፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ሰጡት፡፡ ዲዮስቆሮስም ለጥቂት ጊዜ ከአነበበው በኋላ፣ ደብዳቤው ኦርቶዶክሳዊ ሳይሆን ንስጥሮሳዊ መሆኑን ገልጦ ደብዳቤውንና ደራሲውን ያለ አንዳች ማመንታት አወገዘ፡፡ ከተሰበሰቡት ጳጳሳት ብዙዎቹ ስለ ልዮን ደብዳቤ () የዲዮስቆሮስን አስተያየትና ስሜት ተጋርተዋል፡፡ ነገር ግን አስተያታቸውን በይፋ ለመግለጥ ድፍረት አልነበራቸውም፡፡ ሌሎች ደግሞ ስለዚሁ ደብዳቤ ታላቅ ጥርጣሬና መደናበር እንዳደረባቸው በፊታቸው ላይ ይነበብ ነበር፡፡ ይህን የአባላቱን ሁኔታ የተመለ ከቱት ዳኞች በደብዳቤው ውስጥ የሚያውክና የሚያስቸግር ነገር እንዳለ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ አንዳንድ ጳጳሳት ምንም ችግር አለመኖሩን ገልጠው፣ ሆኖም አንዳንድ የላቲን ቃላትንና አባባሎችን በደንብ ለመመርመር ጊዜ ለማግኘት ስብሰባው ለአምስት ቀናት እንዲበተን ጠየቁ፡፡ ጥያቄአቸውም ወዲያውኑ ተቀባይነት አግኝቶ ስብሰባው ተበተነ፡፡ ነገር ግን ከሦስት ቀናት በኋላ ጳጳሳቱ የመንግሥቱ ዳኞች በሌሉበት ለነሱም ሳይነግሩ ይፋዊ ስብሰባቸውን በፖፑ እንደራሴ ፓስካሲኑስ () ሊቀ መንበርነት ቀጠሉ፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የግብጽ ጳጳሳትና ሌሎች ብዙ ጳጳሳት አልተገኙም፡፡ ስብሰባውን እንደጀመሩ የፖፑ እንደራሴና የስብሰባው ሊቀ መንበር ‹‹የፖፑ ደብዳቤ መከበር አለበት፡፡ ሁሉም ደብዳቤውን መቀበል አለባቸው፡፡ ይህን ደብዳቤ የሚቃወም ተከሶ በጉባኤው ፊት መቅረብ አለበት፤›› ሲል አወጀ፡፡ ወዲያውኑ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ወደ ስብሰባው እንዲመጣ ወደ ማረፊያ ቦታው ሦስት ጳጳሳትና አንድ ዲያቆን ተላኩ፡፡ በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ከቤት እንዳይወጣ ንግሥት ብርክልያ ባዘዘቻቸው ወታደሮች ይጠበቅ ነበር፡፡ መልእክተኞቹም ዲዮስቆሮስን ወደ ጉባኤው እንዲመጣ በጠየቁት ጊዜ፣ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ‹‹ጉባኤው የተበተነው ለአምስት ቀናት ሲሆን አሁን ገና ሦስት ቀናት ነው ያለፉት፡፡ አሁን እንዴት ለመሰብሰብ እንችላለን? ለመሆኑ የመንግሥቱ ተወካዮች ዳኞች ተነግሯቸዋል?›› ብሎ ጠየቀ፡፡ ለመጀመሪያው ጥያቄ መልስ አልተሰጠውም፡፡ ለሁለተኛው ጥያቄ ግን ‹‹ለቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ምእመናን አያስፈልጉም፤›› ሲሉ መለሱለት፡፡ ቀጥሎ ከቤት ወጥቶ ወደ ስብሰባው ለመሄድ ይፈቅዱለት እንደሆነ ወታደሮቹን ማስፈቀዳቸውን መልእክተኞቹን ጠየቀ፡፡ እነርሱም በበኩላቸው ‹‹እኛ የተላክነው አንተን እንድንጠራ ነው እንጂ ወታደሮችን እንድንጠይቅ እይደለም፤›› ሲሉ መለሱና ተመልሰው ሄዱ፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ሌሎች መልእክተኞች ለዲዮስቆሮስ ሌላ ጥሪ አቀረቡ፡፡ እሱም የመንግሥት ተወካዮች ዳኞች ከሌሉ እንደማይ መጣ ነግሯቸው ተመለሱ፡፡ ይህ ሁሉ የተደረገው በሲኖዶስ ሕግ መሠረት አንድ ሰው ሦስት ጊዜ ተጠርቶ ካልመጣ እንደሚወገዝ ስለሚያውቁ በዚሁ መሠረት ዲዮስቆሮስን በሌለበት ለማውገዝና የፖፕ ልዮንን የዶግማ ደብዳቤ () ሁሉም እንዲቀበሉት ለማድረግ ነበር፡፡ ይህም የታቀደው በፖፑ ወኪሎች ነበር፡፡ በዚህ መካከል ሌሎች ከሳሾች ቀርበው በፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ላይ የተለያዩ እምነትን የማይመለከቱ የሐሰት ክሶችን እንዲያቀርቡ ተደረገ፡፡ በመጨረሻም ዲዮስቆሮስ ወደ ጉባኤው እንዲመጣ ለሦስተኛ ጊዜ መልእክተኞች ላኩበት፡፡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ የኬልቄዶን ጉባኤ ሤራ በደንብ ስለገባው የሃይማኖት መልእክቱን ቀደም አድርጎ ያስተላለፈ መሆኑን ገልጾ በሕመም ምክንያት ወደ ጉባኤው ለመሄድ አለመቻሉን ስለገለጠላቸው መልእክተኞቹ ተመልሰው ሄዱ፡፡ የፖፑ ተወካዮችና አንዳንድ የእነርሱ ደጋፊዎች ዲዮስቆሮስን ለማውገዝ ይህንኑ ነበር የፈለጉት፡፡ የቅዱስ ዲዮስቆሮስ በኬልቄዶናውያን መወገዝ የሮሙ ፖፕ ልዮን፣ የሮም የምሥራቁ ክፍል ንጉሠ ነገሥት የመርቅያንና የንግሥቲቱ የብርክልያ ታላቅ ተጽእኖ የነበረበት ይህ የኬልቄዶን ጉባኤ መጀመ ሪያም የተሰበሰበው ዲዮስቆሮስን ለማው ገዝና ከሥልጣኑ ለማውረድ ስለነበረ፣ እሱን ለማውገዝ ብዙ ምክንያቶች ይፈልጉ ነበር፡፡ በሃይማኖት በኩል ምንም ስሕተት ስላላገኙበት የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና አፍርሷል በማለት እሱን ወንጀለኛ ለማድረግ አስበው ሕጉን የሚያስከብሩት የመንግሥት ዳኞች ለአምስት ቀናት ጉባኤውን በበተኑበት ጊዜ ከግማሽ ያነሱ አባላት ተሰብስበው ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በጉባኤው ላይ እንዲገኝ ሦስት ጊዜ ደጋግመው ጥሪ እንዲደርሰው አደረጉ፡፡ ዲዮስቆሮስም ከላይ እንደተገለጸው ሕግ አስከባሪዎቹ ዳኞችና ሌሎች ከእርሱ ጋር የተከሰሱት በሌሉበት ለመገኘት ስላልፈለገ በጉባኤው ላይ አልተገኘም፡፡ ይህን ምክንያት አድርገው ‹ሲያሻኝ ጭስ ወጋኝ› እንደሚሉት ቀኖና አፍርሷል በማለት የተሰበሰቡት በአንድ ድምፅ አወገዙት፡፡ ሲያወግዙትም ሦስት ምክንያቶች ዘርዝረዋል፤ 1ኛ/ በመናፍቅነት የተከሰሰውንና የተወገዘውን አውጣኪን ነጻ አድርጎ ወደ ቤተ ክርስቲያን አንድነት መልሶታል፡፡ ከዚህ ላይ አውጣኪ በጽሑፍ ያቀረ በውንና በቃልም ያረጋገጠውን ኦርቶዶክሳዊ የሃይማኖት መግለጫ ሊመለከ ቱት አልፈለጉም፡፡ 2ኛ/ የሮሙ ፖፕ ልዮን የላከውን የሃይማኖት መግለጫ ደብዳቤ () ባለመ ቀበል ደብዳቤውንም ፖፕ ልዮንንም አውግዟል የሚል ነው፡፡ 3ኛ/ በጉባኤው ላይ እንዲገኝ ሦስት ጊዜ ተጠርቶ አልተገኘም የሚል ነበር፡፡ ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ከተወገዘና ከሥልጣን እንዲወርድ ከተወሰነበት በኋላ ንግሥት ብርክልያ በግል አስጠርታ ሐሳቡን ለውጦ በልዮን ጦማር () ላይ እንዲስማማና እንዲፈርም ትእዛዝ አዘል ምክር ሰጥታው ነበር ይባላል፡፡ እሱ ግን መንፈሰ ጠንካራ ስለነበር የንግሥቲቱን ትእዛዝና ምክር አልተቀበለም፡፡ በዚህ ተናዳ ንግሥቲቱ ቅዱስ ዲዮስቆሮስን በወታደሮች በሚያሰቅቅ ሁኔታ አስደበደበችው፡፡ በዚህም ድብደባ ጥርሶቹ ወላልቀው ጽሕሙም ተነጫጭቶ ነበር፡፡ እሱም የተነጨ ጽሕሙንና የወለቁትን ጥርሶች በአንድ ላይ ቋጥሮ ‹‹ይህ የሃይማኖት ፍሬ ነው፤›› የሚል ጽፎበት ለግብጽ ምእመናን ልኮላቸዋል ይባላል፡፡ የቅዱስ ዲዮስቆሮስ ወደ ግዞት መላክ እጅግ የሚገርመው የኬልቄዶን ጉባኤ ስብሰባውን ሳይፈጽም የጉባኤውም ዘገባ ገና ሳይደርሰው የቊስጥ ንጥንያ ንጉሠ ነገሥት መርቅያን የጉባኤውን ውሳኔዎች ሁሉ የሚያጸድቅ ጽሑፍ ለጉባኤው ላከ፡፡ እንዲሁም ንጉሡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ጋግራ (ጋንግራ) ወደሚባል ደሴት እንዲጋዝ ትእዛዝ አስተላለፈ፡፡ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ወደተጋዘበት ወደ ደሴተ ጋግራ በሄደ ጊዜ በፈቃዳቸው ሁለት ጳጳሳትና ሁለት ዲያቆናት ተከትለዉት ሄደው ነበር፡፡ ሦስተኛው ጻድቅ የነበረ መቃርዮስ የተባለ የኤድኮ ጳጳስ አብሮት ለመሄድ በመንገድ ላይ ሳለ ‹‹ቅዱስ ማርቆስ ደሙን ባፈሰሰበት ከተማ የሰማዕትነት አክሊል ስለሚጠብቅህ ቶሎ ብለህ ሂድ እንዳያመልጥህ፤›› ብሎ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ስለነገረው ወዲያውኑ ወደ ግብጽ ሄደ፡፡ ንጉሠ ነገሥት መርቅያን ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስን ወደ ግዞት እንዲላክ ከአደረገ በኋላ የጉባኤው ውሳኔ በመንግሥት መጽደ ቁን በመግለጽ ለእስክንድርያና ለመላዋ የግብጽ ሕዝብና ለግብጽ ቤተ ክርስቲያን መልእክት ላከ፡፡ ወዲያውኑም በዲዮስቆሮስ ምትክ ፕሮቴሪዮስ የሚባል ኤጲስ ቆጶስ በቊስጥ ንጥንያ ሹሞ ወደ እስክንድርያ በብዙ ወታደሮች ታጅቦ እንዲሄድ አደረገ፡፡ ወታደሮቹም ለአዲሱ ፓትርያርክ የማይታዘዙትንና የማይገዙትን ከባድ ቅጣት እንዲቀጡ በጥብቅ ታዝዘው ነበር፡፡ የግብጽ ክርስቲያኖች ግን ለዲዮስቆሮስ ታማኝነታቸውን በመግለጥ ንጉሡ ለላከው ፓትርያርክ አንገዛም አሉ፡፡ የግብጽ ጳጳሳትም አስቸኳይ ስብሰባ አድርገው ለፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ ታማኝነታቸውን በአንድ ድምፅ ገልጠው፣ ፖፕ ልዮንንና የልዮንን ጦማር () እንዲሁም የኬልቄዶንን ጉባኤን ጉባዔ ከለባት ብለው በመጥራት አወገዙት፡፡ ፓትርያርክ አንዲሆን የተላከባቸውንም ፕሮቴሪዮስን አወገዙ፡፡ ንጉሠ ነገሥቱ መርቅያንም ይህን እንደሰማ አጸፋውን ለመመለስ ጳጳሳቱ በሙሉ በኬልቄዶን ጉባኤ ውሳኔና በልዮን ጦማር ላይ እንዲ ፈርሙ በግብጽ ለነበሩት የጦር ሹማም ንቱና መኰንኖቹ ትእዛዝ አስተላለፈ፡፡ መኰንኖቹም በትእዛዙ መሠረት ጽሑፎቹን ለማስፈረም ወደየጳጳሳቱ ሲሄዱ መጀመሪያ የተገኘው ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ወደ ግዞት ሊከተለው ሲል ‹‹ወደ እስክን ድርያ ሂድ፤ በዚያ የሰማዕትነት አክሊል ይጠብቅሃል፤›› ያለው የኤድኮ ጳጳስ አባ መቃርዮስ ነበር፡፡ ወታደሮቹ ጽሑፎቹን አልፈርምም በማለቱ ከዚያው ደብድበው ገድለውታል፡፡ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነታቸው በመጽናታቸውና የኬልቄዶንን ጉባኤ ባለመቀበላቸው ሠላሳ ሺሕ የሚሆኑ ካህናትና ምእመናን ተገድለዋል፡፡ ከጥቂት የሰበካ አብያተ ክርስቲያናት በስተቀር አብዛኞቹ የአብያተ ክርስቲያናት ሕንጻዎች የኬልቄዶንን ጉባኤ ለሚደግፉ ጥቂት ክርስቲያኖች በንጉሠ ነገሥቱ ትእዛዝ እንዲሰጣቸው ተደረገ፡፡ ፓትርያርክ ዲዮስቆሮስ አምስት ዓመት በግዞት ግፍና ሥቃይ እየተቀበለ ከቆየ በኋላ በ456 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ መላው የግብጽ ካህናትና ምእመናን የአባታቸውን ማረፍ በሰሙ ጊዜ ታላቅ ሐዘን ተሰማቸው፡፡ ወዲያውኑ ካህናቱና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው የዲዮስቆሮስ ዋና ጸሓፊ የነበረውን ጢሞቴዎስ የተባለውን አባት በአንድ ድምፅ መርጠው በዲዮስቆሮስ ፋንታ ዳግማዊ ጢሞቴዎስ ተብሎ የእስክን ድርያ 26ኛው ፓትርያርክ ሆኖ እንዲሾም አደረጉ፡፡ ይህ ምርጫ በሚካሄድበት ጊዜ የንጉሠ ነገሥቱ የመርቅያን ዋና እንደራሴ አገረ ገዥው በእስክንድርያ አልነበረም፡፡ ገዥው ሲመለስ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምእመናን አዲስ ፓትርያርክ መርጠው መሾማቸውን በሰማ ጊዜ እጅግ ተናደደ፡፡ አገረገ ዥውም ግብጻውያን ፓትርያርክ የመምረጥ መብት እንዳልነ በራቸው ነገራቸው፡፡ ለማናቸውም እርሱ እስከሚመለስ ድረስ መጠበቅ ነበረባቸው በማለት ምርጫውን እንደማይቀበለው በግልጥ ነገራቸው፡፡ ለእነሱ የተሾመላቸ ውንና መንግሥትም የሚቀበለውን ፕሮቴሪዮስን የግድ መቀበልና ለእርሱ መታዘዝ እንዳለባቸው ነግሮአቸው ሌላ ፓትርያርክ መምረጥ በመንግሥት ላይ እንደማመፅ የሚያስቆጥርና ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ነው በማለት አስጠነቀቃቸው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ አዲሱ የእስክንድርያ ፓትርያርክ ዳግማዊ ጢሞቴዎስ ጳጳሳቱን በሙሉ ጠርተው ሲኖዶስ አደረጉና የኬልቄዶንን ጉባኤና የጉባኤውን ደጋፊዎች እንደገና አወገዟ ቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ዲዮኒስዮስ የሚባል አንድ የመንግሥት ወታደራዊ ከፍተኛ ባለሥልጣን ከቊስጥንጥንያ ተልኮ መጣ፡፡ የመጣውም የግብጽ ክርስቲያኖች በሙሉ መንግሥት የሾመውን ፕሮቴሪ ዮስን እንዲቀበሉ ለማድረግ ነበር፡፡ ለእርሱም የማይታዘዙትን ከባድ ቅጣት እንዲቀጣቸው ሥልጣን ተሰጥቶት ነበር የመጣው፡፡ ይህ ባለሥልጣን በመጣ ጊዜ ፓትርያርክ ዳግማዊ ጢሞቴዎስ ከእስክንድርያ ወጥተው የተለያዩ ሀገረ ስብከቶችን በመጐብኘት ላይ ነበሩ፡፡ ፓትርያርኩ በተመለሱ ጊዜ መንበረ ሊቀ ጵጵስናቸው ውጭውም ውስጡም በመንግሥት ቊልፍ ተቈልፎ አገኙት፡፡ ሕዝበ ክርስቲያኑ በዚህ እጅግ ተናደው መንግሥት ወደሾመው ፓትርያርክ ወደ ፕሮቴሪዮስ ሄደው በንጉሡ የተሾመውን ፓትርያርክ ከተደበቀበት አውጥተው ገደሉት፡፡ ይህ ዓመፅ መንግሥትን ስላሳሰበ በሕዝብ ላይ አጸፋዊ እርምጃ ለመውሰድ አልተፈለገም፡፡ ሆኖም ንጉሥ መርቅያን ግብጻውያን የመረጡት ፓትርያርክ ጢሞቴዎስና ወንድሙ ተይዘው ዲዮስቆሮስ ታስሮበት በነበረበት በደሴተ ጋግራ እንዲጋዙ አደረገ፡፡ ይህንም ያደረገው የሕዝቡን መንፈስ ለመስበርና ተስፋ ለማስቈረጥ ነበር፡፡ የሕዝቡ መንፈስ ግን ፈጽሞ አልተለወጠም፡፡ የቊስጥንጥንያ መንግሥት ደጋግሞ ፓትርያርክ ቢልክም ግብጻውያን ግን መንግሥት የሚልካቸውን ፈጽሞ አይቀበሉም ነበር፡፡ እስከ ኬልቄዶን ጉባኤ ድረስ በግብጽ የነበሩ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በቅዳሴና በሌሎች የጸሎት አገልግሎት ጊዜ በግሪክኛ ቋንቋ ነበር የሚጠቀሙት፡፡ ከዚህ በኋላ ግን በቅብጥ ቋንቋ መጠቀም ጀመሩ፡፡ ከ451 ዓ.ም. ጀምሮ ማለት ከኬልቄዶን ጉባዔ በኋላ አንዲት ቤተ ክርስቲያን ለሁለት ተከፈለች፡፡ በአንድ በኩል የሮም ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሙሉ ድጋፍ የነበራቸው እኛ መለካውያን ብለን የምንጠራቸው የምዕራቡ አብያተ ክርስቲያናት የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንና የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች የሆኑ ሁሉ ሲሆኑ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የምሥራቅ ወይም የኦርየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ማለት የግብጽ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ የሶርያ፣ የአርመንና የሕንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው፡፡ የፖፕ ልዮን ቀዳማዊ የሃይማኖት መግለጫ ጦማር የልዮን የሃይማኖት መግለጫ ጦማር (ደብዳቤ) () የሚከተሉት ነጥቦች ነበሩት፡- 1ኛ/በክርስቶስ ውስጥ የመለኮት ባሕርይና የትስብእት ባሕርይ በአንድ አካል አንድ ሆኑ፤ ያለ መቀላቀል፣ ያለ መለያየትና ያለ መለወጥ፡፡ 2ኛ/ እያንዳንዱ ባሕርይ የግብር ክልሉን ጠብቆ ይኖራል፡፡ ይህም ማለት መለኮት የመለኮትን ሥራ ይሠራል፤ ትስብእትም የትስብእትን ሥራ ይሠራል፡፡ 3ኛ/ ‹‹ከመዋሐድ በፊት ሁለት ነበሩ፤ ከተዋሐዱ በኋላ ግን አንድ ባሕርይ ነው ማለት ሞኝነት ነው፤›› የሚል ኃይለ ቃል ይገኝበታል፡፡ ከልዮን ጦማር ውስጥ ከዚህ በላይ የገለጥናቸው አንድ አካል ከማለቱ በስተቀር የንስጥሮስን ትምህርት ነው የሚገልጡት፡፡ ሁለቱ ባሕርያት አንድ ሆኑ ሲሉ እንደ ኀዳሪና ማኅደር፣ ጽምረትን እንጂ ተዋሕዶን አይገልጡም፡፡ ተዋሕዶ ግን እንደ ነፍስና ሥጋ ነው፡፡ ‹‹እያንዳንዱ ባሕርይ የግብር ክልሉን ጠብቆ ይኖራል›› የሚለው በተዋሕዶ የቃል ገንዘብ ለሥጋ፣ የሥጋ ገንዘብ ለቃል መሆኑንና መገናዘቡን መወራረሱንም የሚጻረር ነው፤ ቅዱስ ቄርሎስ እንዲህ ይላል ‹‹እንቲአሁ ለቃል ኮነ ለሥጋ ወእንቲአሁ ለሥጋ ኮነ ለቃል፡፡›› ይህም ማለት ‹‹የቃል ገንዘብ ለሥጋ ሆነ፤ የሥጋም ገንዘብ ለቃል ሆነ፤›› ማለት ነው፡፡ ይህ ፍጹም ተዋሕዶን የሚያመለክት ነው፡፡ ስለዚህ ነው ሥግው ቃል በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው የምንለው፡፡ የልዮንን ጦማርና የኬልቄዶንን ጉባኤ ውሳኔ በመከተል የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንና የግሪክ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በሙሉ ‹‹ክርስቶስ ሁለት ባሕርያት አንድ አካል አለው›› ይላሉ፡፡ በአገላለጽም ሁለቱ ባሕርያት የተዋሐዱት ያለ መቀላቀል፣ ያለ መለያየትና ያለ መለወጥ ነው ይላሉ፡፡ አንድ ባሕርይ ለማለት የፈሩት ወደ አውጣኪ ትምህርት ይወስደናል ብለው በመፍራት ነው፡፡ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ሁለቱ ባሕርያት (የሥጋና የመለኮት) ተዋሐዱ ስንል ‹‹ወረሰዮ አሐደ ምስለ መለኮቱ ዘእንበለ ቱስሕት ወኢትድምርት፣ ዘእንበለ ፍልጠት ወኢውላጤ›› (ያለ መቀላቀልና ያለ መጨመር፣ ያለ መለየትና ያለ መለወጥ ከመለኮቱ ጋር አንድ አደረገው፤) እንላለን፡፡ አባቶቻችን ያስተማሯት ርትዕት ሃይማኖታችንም ይህች ናት፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡ የተወደዳችሁ የማኅበረ ቅዱሳን ድረ ገጽ ተከታታዮች፣ ይህ ጥናታዊ ጽሑፍ ለማኅበረ ቅዱሳን ጥናትና ምርምር ማእከል መቅረቡንና በታኅሣሥ ወር ፳፻፱ ዓ.ም በታተመው ፳፬ኛ ዓመት ቍጥር ፰ ሐመር መጽሔት፣ ከገጽ ፰ – ፲፭ ለንባብ መብቃቱን ለማስገንዘብ እንወዳለን፡፡
22319
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A1%E1%88%AD%E1%8C%82
ቡርጂ
ቡርጂ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ቡርጂ በደቡባዊ የኢትዮዽያ ክፍል የሚኖር ሕዝብ ሲኾን የራሱ የኾነ ባህል ታሪክ ቋንቋ አመለካከት የአኗኗር ዘይቤ ያለው ሕዝብ ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች ☞አጠቃላይ ገጽታ ወረዳው በቀድሞ በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ከሚገኙ 14 ዞኖች አንዱ በሆነው በሰገን አከባቢ ሕዝቦ ዞን ውስጥ ካሉ 5 ወረዳዎች አንዷ የነበረችና በአሁኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ብህራዊ ሕዝቦች ክልል ውስጥ ካሉ ዞኖች አንዷነች፡፡ -ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ በደቡባዊ ምሥራቅ በ5ዲግር 13’ 18’’ እና 5ዲግር 42’ 00” ‹‹ላቲትዩድ መስምርና በ35ዲግር 34’ 2” እና 37ዲግር 58’ 2” ምስራቅ ሎንግትዩድ መሀከል ይገኛል፡፡ የድንበር አዋሳኞች -በምሥራቅ እና በደቡብ ከኦሮሚያ(ቦረና ዞን) ሀ/ማርያም -በምዕራብ ከኮንሶ ወረዳ -በሰሜን ከአማሮ ወረዳ ጋር ይዋሰናል፡፡ የወረዳው የቆዳ ስፋት -ጠቅላላ የወረዳው ቆዳ ስፋ 1877.6 ካሬ ኪ.ሜ/187760 ሄክታር ሲሆን የሕዝብ ብዛት 87789 አካባቢ ነው፡፡ -የመስተዳደር መዋቅር በ24 የገጠር ቀበሌያትና ሁለት የከተማ ቀበሌያት አንድ 5ኛ ደረጃ ማዘጋጀ ቤት እና ሦስት ታዳጊ ማዘጋጃ ቤቶች በድምር በ26 ቀበሌያት ተዋቅረዋል፡፡ የአየር ንብረቷን በተመለከተ -አማካይ የዓመታዊ የዝናብ መጠን 801-1000 ሚ.ሜትር፣ አማካይ የሙቀት መጠን 15.1 ዲ.ሴ -27.5 ዲ.ሴ ሲሆን *ከባህር ወለል በላይ ያለው ከፍታ ከ810-2852 ሜትር ነው፡፡ የአየር ፀባይ ቆላ 38-40፣ወይና ደጋ 46 እና ደጋ 14 በመሆን ሦስት የአየር ፀባያት ይኖረዋል፡፡በወረዳዋ ጤፍ፣ቡራ ቡርጂ፣በቆሎ፣ስንዴ፣እንሴት፣ሙዝ፣ሽምብራ፣ገብስ፣ካዛቫ፣አተር፣ምሥር. . . .ወዘተ ይበቅልበታል፡፡ *መሠረተ-ልማትን በተመለከተ በሀ/ማሪያም(ቡሌ-ሆራ)ከሚያልፈው ዋና አስፋልት መንገድ ጀምሮ እስከ ሶያማ ከተማ 61ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ፣ከዲላ እስከ ቡርጂ 159ኪ.ሜ በከፊል አስፋልት በከፊል የጠጠር መንገድ እና ከቡርጂ እስከ ኮንሶ 80 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ ተጠቃሚ ነው፡፡ በሌሎችም የልማት መስኮች የወረዳው ዋና ከተማ የ24 ሰዓት የመብራት፣የአውቶማቲክ ተንቀሳቃሽ(ሞባይል)ስልክ አገልግሎት እና የገጠር ቀበሌያት ጨምሮ በአጠቃላይ 31.5 ንፁሕ የመጠጥ ውኃ አገልግሎ ተጠቃምና በአሁኑ ጊዜ 12 ቀበሌ የማብራት ተጠቃም ሲሆኑ ሌሎች በቅርብ ጊዜ መጠቀም ይጀምራሉ፡፡ ✍ወረዳዋ ቡርጂ የምል የወረዳ ስያሜ ያላት ስትሆን ዋናው ከተማ ሶያማ ተብላ ትጠራለች። ቡርጂ የራሶ የሆነ መጠሪያ ያላት ስትሆን ቡርጂ የምል የራሶ ብቸኛ ቋንቋ ባለበት ነች፣ ስለዚ ቡርጂ የራሶን ማንነት የምገልፅ ባህል፣ ወግና ስርዓት ያለች በብሔሩ የሰውን ነገር መንካት አፀይፋ የምትመለከት የምትኖር ብሔር ነች ።በመሆኑም ቡርጂ የምትታወቅባት 27 ቀበሌያት ሶያማ 01 ፣ሶያማ 02፣ ሐራወንጄ፣ ትሾ፣ ሙሬ፣ ኦቶሞሎ፣ ወርደያ ጉዴ፣ ድንቤቾ፣ ራሌያ ጎቼ፣ ብላ፣ ገራ፣ ዋለያ ጩሉሴ፣ ሐራሌ፣ ነዴሌ(አበላ) ፣ ሐላሜ ፣ ላድሼ፣ የበኖ፣ ዳልኦ፣ ገምዮ፣ ክልቾ፣ ሰጎ፣ ለሞ፣ እና (አዋር) ቀበሌያት ጎበዜ፣ ትንሿ ቀያተ፣በረቅ ና በኔያ ቀበሌያት ስሆኑ ትንሿ ቀያተ በሰገን ዞን ከተማነት ተቀላቅላ የነበረች ቢሆንም ዞኑ በመፍረሱ ተመልሳ ወደ ነበርችበት ተመልሳለች፡፡ ስለዝህ አጠቃላይ እኝህ ቀበሌ ውስጥ የምኖሩት 85% አርሶ አደር ናቸው። በወረዳው የምመረቱ አብዛኛው የጤፍ ምርትና በቡራ ቡርጄ (አማራ) በመሆኖ ቡርጂ እስከ ናዝረት አዳማ እና እስከ ናይሮብ ቦንቦሳ ማርሳቤት ድረስ ይታወቃሉ። ለላው በዞኑ የቦቆሎ ፣ የስንደ፣ የገብስ እህሎች ይመረታሉ። ✍በወረዳችን የሚታወቁ ነገሮች ማራክና አትራክትቭ መንፈሶን የምያድሱበት አይተው በተፈጥሮ የምደሰቱበት ለላኛው ከቅርብ ጊዜ የተፈጠረው የኬላሌ ሐይቅ ፣ የሚንሞና ዋሻ፣ የወዮ ደን አና የኤርዶያ ተራራ በከፍተኛው በወረዳችን የምታወቁ በመሆናቸው ቀጣይ ላይ እኝህ መስህቦች ብለሙ ከፍተኛ ለወረዳ ገብ ስለምያስገኝ ወረዳው ጠንክረው የምሰሩበት ስራ ነው። ስለዝህ ወረዳዋን መታችሁ ጎብኙ መልዕክታችን ነው። በወረዳ ከሚገኙ መስህቦች በከፊል ሚና-ሞና ዋሻ የሚገኝበት ቦታ-በቡርጂ ወረዳ በየበኖ ቀበሌ ከወረዳው ዋና ከተማ ያለው ርቀት 15ኪ.ሜትር ከቀበሌው ያለው ርቀት 15ኪ.ሜትር ከቀበሌው በእግር ጉዞ የሚፈጅበት ጊዜ 30 ደቂቃ መስብነቱ፡-ይህ ዋሻ በወረዳው ካሉት ዋሻዎች በይዜት፣በስፋቱና በግዙፍነቱ ልዩ ከመሆኑም በላይ ከሦስት ትላልቅና ሰፋፊ ኣለቶች አንዱ በሌላኛው ላይ ተነባብሮ ሦስት ክፍል የሠራና ከዘመናዊ ፎቅ ቤት ጋር ተመሳሳይ ይዜት ያለው መሆኑ ነው፡፡ -ሌላው አስደናቂና ማራኪ የሚያደርገው ይህ ግዙፍ ባለሦስት ክፍል ዋሻ በሰንሰለታማ ገደል አፋፍ ተንጠልጥሎ ያለምንም ድጋፍ መቀመጡ ነው፡፡ ዋሻው ባጠቃላይ በሦስቱ ክፍሎች እስከ 50 ሰዎች የመያዝ አቅም ሲኖረው በአንደኛው ክፍል 8 ፣ በሁለተኛው ክፍል 5 እና በሦስተኛው ክፍል እስከ 27 ሰዎችን ይይዛል፡፡ ሚንሞናን ሲጎብኙ ከየበኖ እስከ ሐላሜ ያለውን ሰንሰለታማ የመሬት አቀማመጥ በከፊል፣ማራኪ ሸንተረሮችና የሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ያሉበት ሜዳ እንዲሁም ከቡርጂና ከአማሮ ምዕራብ ክፍል ገባር ወንዞች የዳበረና ሜዳውን ሰንጥቆ የሚጓዘውን በጎማሬና በሌሎች እንስሳት የተካነውን ትልቁን የሠገን ወንዝ የመጎብኘት ዕድል ይኖርዎታል፡፡ 2.ከየበኖ እስከ ሐላሜ ሰንሰለታማ የመሬት አቀማመጥ በከፊል -የሚገኝበት ቦታ፡- በቡርጂ ወረዳ ከየበኖ እስከ ሐላሜ ቀበሌ ድረስ የሚዘልቅ -ከወረዳዋ ዋና ከተማ ያለው ርቀት 15-30 ኪ.ሜ -ከእያንዳንዱ ቀበሌ ያለው ርቀት 1.2-1.5 ኪ.ሜ -መስህብነቱ፡- ተፈጥሮአዊ ይዜትና ከ15-20 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ነው፡፡ ከሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ሜዳ ወደ ላ አሻቅበው ሲጎብኙ ሰንሰለታው የመሬት አቀማመጡ እጅግ ማራኪ ዓይን የሚሰብና ወጥነት ያለው ከአናት ላይ የማይበላለጥና በእኩል ርቀት3 የተደረደረ መወጣጫ መሰላል የሚመስል እይታ ያለው ነው፡፡ . . ይህን የተፈጥሮ መስህብ ሲጎብኙ ሌሎች እንደ ሚንሞና ዋሻ የሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ሜዳ እና የተለያዩ የመልከዓምድር አቀማመጦችን የመጎብኘት ሰፊ ዕድል ይኖርዎታል፡ 3. ዲቃቼ ፏፏቴ ከወረዳዉ ዋና ከተማ በ12 ኪ.ሜ ርቀት የምገኙ ዲቃቹ ፏፏቴ ከቀበለው በስተምዕራብ ሰገን ወንዝ ምስራቃዊና ዳገታማ መልክዓ ምድርን ተንተርሰው በ1.5ኪ.ሜትር ከቀበለው ርቀው ይገኛል፡፡በእግር 40-50 ደቅቃ ያስከዳል፡፡ ፏፏቴው የራሱ ታርክ አለው፡፡ዲቃ/ዲቂ ማጠብ፣ጓል…የምል ፊቺ ብኖረውም ከፏፏቴ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ መታጠብ ቀጥተኛ ገላጭ ነው፡፡ መስህብነቱ፡- በአከባቢው ሸማግለዎች እንደምነገረው ለግርዝ ዕድሜያቸው የደረሱ ወጣት ወንዶች በእለተ ግርዝ ማልደው ፏፏቴ ይወረዱና ገላቸውን በደንብ ይታጠባሉ ፡፡ይህም ግርዝ የሚገባው በስለት ስለሆነ ተያይዘው ከምከሰት ማናቸውም በሽታና ‹‹ልክፍት››(እንድነሱ) ሁሉንም በመነጻጻት ለመታደግ ስባል ነው፡፡አሁን ከግንዛቤ መዳበርና ባዕድ አምልኮ ልየታ ደረጃ እያደገ መምጣት ጋር ቢቀርም ተጋቢ ሙሽራዋና ምዘዎቾ ከአንድ ቀን በፍት በፏፏቴ መታጠብ ግድ ነበር ይላሉ እነዚህም ተራክዎች፡፡ኮረዳዎችም እንደ ወንዶች አስተዳደጋቸው‹‹ንጹህ›› ስለነበረ አሁን ደግመው ወግ ማዕረግ ለማየት በመቃረባቸው ከታዳግነት ወደ እማወራነት መሸጋገርያ ማሳያው ፏፏቴውን በቅድሜ ጋቢቻ መጎብኘት ነው፡፡ከዚህም በኃላ የቤትና ቤተሰብ ሀላፍነትን ከእናቶቻቸው ለመረከብ ብቁ ስለመሆናቸውና እነሱም በተራቸው ለማሰረከብ ትውልዳዊ አደራና ኃላፍትነት የመከወን ተግባር ቃል ኪዳን ነው፡፡ወንዶችም ራሳቸውን አሳችለው መስራትን በመለማመድ የዛሬው ወጣት የነገው አባወራ መሆኑን ራዕይ መሰነቅያ ባህል ያዳብራሉ፡፡ 4. ኤርዶያ ተራራ የሚገኝበት ቦታ፡- በቡርጂ ወረዳ በክልቾ ቀበሌ ከዋና ከተማ የሚገኝበት ርቀት 2ኪ.ሜ መስህብነቱ፡- ይህ ተራራ ሰፊና የተንጣለለ ሜዳ በአናቱ ስላለው የመዝናኛ ሎጅ ለመገንባት ጠቀሜታ አለው፡፡ በሰንበለጥና በደን የተሸፈነ በመሆኑ ለዱር እንስሳት መጠለያነትም ያገለግላል በተጨመሪም ታሪካዊ መስህብነቱ እንደዛሬ መገናኛ በልነበረበት ዘመን የቡርጂና የኮንሶ አጎራባች ብሔረሰቦች በተራራው ጫፍ እሳት በመለኮስ በምልክት መገናኛ መልዕክት ይለዋወጡበት ነበር፡፡ 5. ወዮ የተፈጥሮ ደን ወዮ በቡርጂ ወረዳ በዋለያ ቀበሌ ይገኛል፡፡ ከዋና ከተማ ያለው ርቀት 21ኪ.ሜ ከቀበሌው ያለው ርቀት 1.5ኪ.ሜ ወዮ በቡርጂ ብሔረሰብ ነውር፣ለመተግበር ጾያፍ የሆነ የተከለከለና አሳፋሪ ድርጊት ማለት ነው፡፡ የወዮ ደን ያለበት አከባቢ የሕዝብ አካልና ወገን3 የነበሩ ጎሳዎችና ሰዎች በበሽታ ተጠቅተው ያለቁበት በመሆኑ ሌሎች ግለሰቦች፣ቡድኖችና ጎሣዎች መጠቀም ወይም በይዞታነት መያዝ በነውርነት ስተፈረጀ ሳይታረስ ለብዙ ጊዜያት በመቶየቱ የተለያየ የዛፍ ዝርያ ያለበት ደን በቅሎና ለምቶ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ መምጣቱን እነዚህን የተረኩልን ሽማግሌዎች ይመሰክራሉ፡፡ ደኑ በኤሳው(ባህላዊ ባለሥልጣን)አማካይነት ያምንም ክፍያ ለማህበረሰቡ እንደጠያቂው ፍላጎት በህዝብ ተወካዮች አመኔታ ለቤትና ለሌሎች አገልግሎቶች ይውላል፡፡ አሁንም በህብረተሰቡ እየተዳደረና ጥቅም እየሰጠ ይገኛል፡፡ ወዮ የተፈጥሮ ደን ወሎ በሚል ስያሜ ከምኒልክ ወረራ ጋር ተያይዞ ከሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የመጡ ግለሰቦች ከአገራቸው ወሎ ክ/ሀ አንጻር ስያሜ አንዲኖረው አድርገው እንደሰየሙት በአከባቢው ነዋሪ የሆኑ አባቶችና ሽማግሌዎች ይናገራሉ፡፡ ስለዝህ ወዮ የተፈጥሮ ደን ከብዙ ዘመናት ቆይታ የተነሳ የተለያዩ የዛፍ ዓይነቶችና የዱር እንስሳቶች የምገኙበትና ለአከባቢው ለተፈጥሮ ሚዛን ለመጠበቅ ምቹ ሁኔታ ከመፍጠሩም በላይ ለመስብህነትም የጎላ ጠቀመታ ይኖረዋል፡፡ 6. ሠገን ኬላሌ ሐይቅ የምገኝበት ቦታ በቡርጅ ወረዳ ክልቾ ቀበሌ ስሆን ከወረዳ ዋና ከተማ ያለው ርቀት 42ኪ.ሜ ከቡርጅ-ኮንሶ ጠጠር መንገድ ከዋናው መኪና መንገድ 1.5ኪሜ ላይ ይገኛል፡፡ መስህብነቱ ፡-የሐይቅ አቀማመጥ በሁለቱ ተራሮች መካከል የተቀመጠ በመሆኑ እይታ የሚማርክ መሆኑ በዋና/በጀልባ/ መዝናናት ለሚፈልግጉ ጎብኝዎች በሐይቁ በበመዝናናት መንፈሶችውን ያድሳሉ የተለያዩ የውሃ አካላትንም በሐይቁ ውሰጥ እየተፈጠሩ ስላሉ ዓሣ፣አዞና ጉማሬ የመጎብኜት ዕድል ይኞራሉ፡፡ በየሬሾና ጉበለቾ ተራራ ላይ ሎጂ ብገነባ ሐይቁን ሊጎበኙ ለምመጡ ቱርስቶች ማረፊያ ከመሆኑም በላይ የተሻለ እኮኖም የምያገኙበት ምቹ አጋጣም የገኛሉ፡፡ የሥራ አጥ ወጣቶች በጀልባ ስራና በዓሣ አስገራ ተግባራት ላይ በሥራ ዕደድል ፈጠራ በር የምከፍት ሆኖል፡፡ በውሃ አካላት ላይ ጥናትና ሚርምር ለሚያደርጉ ሆኖል
50439
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%88%AD%E1%89%B5%E1%88%AB%20%E1%8A%A6%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%88%B5%20%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%95%E1%8B%B6%20%E1%89%A4%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ! መሠረተ እምነትን ትምህርትን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ • ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ ፦ ሓንቲ ቅድስት ሓዋርያዊት ኣጽናፋዊት ቤተ ክርስቲያን እያ፡- • ‘ኤርትራዊት’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ኣብ ሃገረ ኤርትራ እትርከብ ብምዃና፣ • ‘ኦርቶዶክስ’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ቅኑዕ እምነት ስለዝኃዘት፣ • ‘ተዋሕዶ’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ድማ ጐይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ብተዋሕዶ ሓደ ኣካል ሓደ ባህርይን ማለት ፍጹም ኣምላኽ ፍጽም ሰብን ከም ዝኾነ ስለ እትኣምንን ከምኡ ኢላ ድማ ስለ እትምህርን እተእምንን እዩ። • መሠረት ሕግን እምነትን ትምህርትን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ 81 መጽሓፍ ቅዱስ እዩ። • ብናይ እግዚኣብሔር ሓድነትን ሠለስትነትን ትኣምን። እግዚአብሔር ብስም ብግብሪ ብኣካል ሠለስተ፣ ብመለኮት ብፍቓድ ብህልውና ሓደ እዩ ኢላ ትኣምን። (ዘዳ. 6፥4) ስም ሠለስትነቱ ድማ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እዩ። (ማቴ. 28፥19-20) • ካብዞም ሠለስተ ኣካላት ሓደ ኣካል ዝኾነ እግዚአብሔር ወልድ፡ ደቂ ሰብ ንምድኃን ካብ ሰማየ ሰማያት ወሪዱ፣ብግብሪ መንፈስ ቅዱስ ካብ ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልደ፡ ብተዋሕዶ ሓደ ኣካል ሓደ ባህርይ ኮነ፣ ኣብ ዮርዳኖስ ተጠምቀ፡ ሕገ ወንጌል መሃረ፡ ምእንቲ ኃጢኣት ደቂ ሰብ ኣብ መስቀል ተሰቕለ፡ ሞተ፡ ተቐብረ፡ ኣብ መበል ሣልሳይ መዓልቲ ተንሥአ፣ ንሰማያት ዓረገ፣ ኣብ ሕያዋንን ሙታንን ኪፈርድ ንካልኣይ ጊዜ ኪመጽእ እዩ” ኢላ ትኣምንን ተእምንን። • በታ ጸጋ ውልድነት ተውህብን፣ ኃጢኣት ዝሥረየላን ሓንቲ ጥምቀት ትኣምን። (ዮሓ. 3፥5-8፣ ግብ.ሓዋ. 2፥38) • በቲ ሕይወተ ሥጋን ነፍስን ዝህብን ካብ ኃጢኣት ዘንጽሕን ሥጋ ወልደ እግዚኣብሔር ትኣምን። (ዮሓ. 6፥54-57) • ኣብ መወዳእታ ዘመን (ዳግም ምጽኣት) ጐይታናን መድኃኒናን ኢየሱስ ክርስቶስ ብኽብርን ምስጋናን ኣብ ዝመጸሉ ጊዜ ፡ ኵሎም እቶም ዝሞቱ ሰባት ኪትንሥኡ ምዃኖም፣ “እቶም ሠናይ ዝገበሩ ኣብ መንግሥተ ሰማያት፡ ክፉእ ዝገበሩ ድማ ናብ ዘለዓለም ኵነኔ (ገሃነመ እሳት) ኪኸዱ ምዃኖም” ትኣምንን ተእምንን። (ማቴ. 24፥24-33 ፡ 25፥46) • ንምእመናን መንፈሳዊ ጸጋ ዜውህብ ኣገልግሎት እትህበሉ ሾብዓተ ምሥጢራት እዞም ዝስዕቡ’ዮም ፦ • ብጥምቀት፦ ውሉድ ኣምላኽ ምዃንን ኣብ ሓድሽ ሕይወት ምንባርን ትህብ (ዮሓ. 3፥3-8)፣ • ብሜሮን፦ መንፈሳዊ ዕቤትን ጽንዓትን ተኅድር (ሉቃ. 1፥80)፣ • ብቍርባን፦ ኅድገት ኃጢኣት ናይ ዘለዓለም ሕይወትን ተውህብ (ዮሓ. 6፥52-58)፣ • ብክህነት፦ ናይ ምምሃርን ምጥማቕን ምቕዳስን ኃጢኣት ምስትሥራይን መንፈሳዊ ሥልጣንን ትህብ (ዮሓ. 20፥23)፣ • ብንስሓ፦ ኅድገት ኃጢኣትን ምሕዳስ ሕይወትን ትህብ (ግብ.ሓዋ. 3፥19-21)፣ • ብተክሊል፦ ጽንዓት ቃል ኪዳንን ናብራ ቅድስናን ተኅድር (ሚል. 2፥14-16፣ ኤፌ. 5፥21-33፣ ማቴ. 19፥1-9)፣ • ብቀንዲል፦ ኃይሊ መንፈሳውንን ጥዕናንን ትህብ (ያዕ. 5 ፥14-17፣ ማር. 6፥13)፣ እምበኣር እዞም ፯ተ ምሥጢራት ቤተ ክርስቲያን ብዚርአ ኣገልግሎት፡ ዘይርአ ጸጋ ዘውህቡ ምዃኖም ትኣምንን ተእምንን። • ብኣማላድነት ቅድስት ድንግል ማርያምን፡ መላእኽትን ፡ ነቢያትን፡ ሓዋርያትንን ፡ ሰማዕታትን፡ ጻድቃንን ትኣምን። (ዮሓ. 2:1-13፣ ሉቃ. 20፥37-39፣ ራእ. 6፥9፣ ዕብ. 12 ፥15፣ ዘፀ. 32፥1-14፣ ማቴ. 10፥40-42) • ብዛዕባ መንፈሳውያን ሥነ ምግባራት ከምዚ ዚስዕብ ኢላ ትኣምን ትምህርን፦ ࿇ ጸሎት፦ • ናይ ውልቂ ፡ ናይ ሥድራ ቤትን ናይ ማኅበርን ተባሂሉ ኣብ ሠለስተ ይኽፈል፡ • ኣብ መዓልቲ ፯ተ ጊዜ ይጽለ። ንሱ ኸኣ ነግህ(ንግሆ)፡ ሠለስቱ (ረፋድ 9:00)፡ ስድስቱ (ፍርቂ መዓልቲ)፡ ተስዐቱ (ኣጋ ጊዜ 3:00)፡ ሠርክ(ምሸት)፡ ንዋም(ጊዜ ድቃስ)፡ መንፈቀ ሌሊት(ፍርቂ ለይቲ) እዩ። (መዝ 119፥164) ࿇ ምጽዋት፦ ኅቡእን (ሥውር)፡ ግሉጽን ተባሂሉ ኣብ ክልተ ይኽፈል። ࿇ ስግደት፦ ናይ ኣምልኾ፡ ናይ ጸጋን ናይ ኣኽብሮትን ተባሂሉ ኣብ ሠለስተ ይኽፈል። ࿇ ጾም፦ ክልተ ዓይነት ኮይኑ ናይ ውልቂ (ብሕቲ) ጾምን፡ ብትእዛዝ ቤተ ክርስቲያን ዝጽወም ናይ ኣዋጅ ጾምን እዩ። እዞም ናይ ኣዋጅ ኣጽዋማት ፯ተ እዮም። ንሳቶም ድማ ፦ ጾመ ነቢያት (15 ኅዳር - 28 ታኅሣሥ)፡ ዓርበ-ረቡዕ፡ ገሃድ ድሮ ልደትን ጥምቀትን፡ ጾመ ነነዌ (3 መዓልቲ) ፡ ጾመ ኣርብዓ (55 መዓልቲ)፡ ጾመ ሓዋርያት (ድኅሪ በዓለ 50 ዘሎ ሰኑይ - 5 ሐምለ)፡ ጾመ ፍልሰታ (1 ነሓሰ- 15 ነሓሰ) እዮም። • በዓላት ዝበሃሉ በዓላት ጐይታ፡ በዓላት እግዝእትነ ድንግል ማርያም፡ በዓላት ቅዱሳን፡ ከምኡ ድማ ቀዳመ-ሰንበት በዓላት እዮም። • እትግልገለሎም ስብሓታት እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ሰዓታት ዘመዓልት ወዘሌሊት፡ ጸሎተ ነግህ፡ ያሬዳዊ ማኅሌት፡ ስብከተ ወንጌል፡ ቅዳሴ፡ ጸሎተ ሠርክ፡ ፍትሓት ጸሎተ ምውታን ። • “ቅዱሳት” ብዝብል ቅጽል ስም ሂባ፣ ብቀኖና ዝተቐበለቶም መጻሕፍቲ መጽሓፍ ቅዱስን(ኣሥራው )፣ ኣዋልድ መጻሕፍትን እዮም። • እዞም ዝስዕቡ ናይ ምምኅዳር ኣዕማድ ኣለውዋ፦ ቅዱስ ሲኖዶስ፡ መንበረ ፓትርያርክ፡ ሃገረ ስብከት (መንበረ ጵጵስና)፡ ንኡስ ሃገረ ስብከት ክልል ሰበኻ ቤተ ክርስቲያንን። • ብሓሳብ ዲሜጥሮስ ዝተቐመረ ኣቈጻጽራ ዘመን (ካላንደር) ትኽተል። • ሥነ ጽሑፋ ዓቂባ ዝጸንሐትን እትነብርን ብምዃና፡ ዝጸንሑ ፊደላትን ኣኃዛትን ከየጕደለት ዓቂባ ትነብር። • እትቅበሎም ጉባኤታት ሠለስተ እዮም ንሳቶም ድማ፦ • ጉባኤ ኒቅያ (325 ዓ.ም.) • ጉባኤ ቍስጥንጥንያ (381 ዓ.ም.) • ጉባኤ ኤፌሶን (431 ዓ.ም.) • ምስ ኦሬንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ኣብያተ ክርስቲያን ዝበሃላ ምስ ኢትዮጲያ፡ ግብጺ፡ ሶርያ፡ ኣርመን፡ ህንዲ (ማላቨር) ኣብ ነገረ መለኮትን ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን ርክብ ስለዘለዋ ኣብ መንበሮም ምቕዳስን፡ ኣብ መንበራ ክቅድሱን ይከኣል እዩ። ናይ ቍርባን ሓድነትን ናይ ክህነት ቀኖና ሓድነትን ኣለዋ። እግዚኣብሔር ቤተ ክርስቲያንና ይባርኸልናን ይሓልወልናን!!! ወስብሓት ለእግዚኣብሔር! ምንጪ፦ ቃለ ኣዋዲ ኣንቀጽ 1፡ 5፡ 6፡ 7፡ 16፡ 17፡ 18፡ 19፡ 20፡ 21፡ 22፡ 23፡ 27፡ 120፡ 121፡
37709
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8A%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%8A%92%E1%8B%AB
ካሊፎርኒያ
ካሊፎርኒያ በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ግዛት ነው። ካሊፎርኒያ በኦሪገን በሰሜን፣ በምስራቅ ኔቫዳ እና አሪዞና፣ በደቡባዊ የሜክሲኮ ግዛት የባጃ ካሊፎርኒያ ግዛት; እና በምዕራብ በፓስፊክ ውቅያኖስ በኩል የባህር ዳርቻ አለው. በጠቅላላው ወደ 163,696 ስኩዌር ማይል (423,970 ኪ.ሜ.2) ከ39.5 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያላት፣ በሕዝብ ብዛት ያለው እና በሦስተኛ ደረጃ ትልቁ የአሜሪካ ግዛት ነው። እንዲሁም በሰሜን አሜሪካ ውስጥ በጣም ህዝብ የሚኖርባት ብሄራዊ ህጋዊ አካል እና በአለም ላይ 34ኛ በጣም በህዝብ ብዛት ነው። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የሀገሪቱ ሁለተኛ እና አምስተኛው በሕዝብ ብዛት ያላቸው የከተማ ክልሎች ናቸው ፣የቀድሞው ከ 18.7 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች እና የኋለኛው ከ 9.6 ሚሊዮን በላይ ናቸው። ሳክራሜንቶ የግዛቱ ዋና ከተማ ሲሆን ሎስ አንጀለስ በግዛቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት የምትኖር እና በሀገሪቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛዋ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) ናት። የሎስ አንጀለስ ካውንቲ የሀገሪቱ በህዝብ ብዛት ያለው ሲሆን ሳን በርናርዲኖ ካውንቲ በሀገሪቱ ውስጥ ትልቁ ካውንቲ ነው (አላስካ አንዳንድ ትላልቅ ክፍሎች አሉት ነገር ግን ካውንቲ ተብለው አይጠሩም)። ከተማ እና ካውንቲ የሆነችው ሳን ፍራንሲስኮ ከኒውዮርክ ከተማ አምስት ወረዳዎች ከአራቱ ጀርባ በሀገሪቱ ውስጥ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) እና በሀገሪቱ ውስጥ አምስተኛው በጣም ብዙ ህዝብ የሚኖርባት ዋና ከተማ ነች። እ.ኤ.አ. በ2019 አጠቃላይ የግዛት ምርት 3.2 ትሪሊዮን ዶላር ያለው የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በዓለም ላይ ትልቁ ንዑስ-ብሔራዊ ኢኮኖሚ ነው። አገር ቢሆን ኖሮ እ.ኤ.አ. በ2020 አምስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ እንዲሁም በሕዝብ ብዛት 37 ኛው ይሆናል። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የአገሪቱ ሁለተኛ እና ሶስተኛ-ትልቁ የከተማ ኢኮኖሚዎች ($1.0 ትሪሊዮን እና 0.5 ትሪሊዮን ዶላር በቅደም ተከተል እ.ኤ.አ. በ2020) ከኒው ዮርክ ሜትሮፖሊታን (1.8 ትሪሊዮን ዶላር) ቀጥሎ። የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የተቀናጀ ስታቲስቲካዊ አካባቢ በ2018 ከትላልቅ የመጀመሪያ ደረጃ ስታቲስቲካዊ ቦታዎች መካከል የሀገሪቱ ከፍተኛው ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በነፍስ ወከፍ ነበረው እና በገቢያ ካፒታላይዜሽን አምስቱ ታላላቅ ኩባንያዎች እና አራቱ የአለም አስር ሀብታም ሰዎች መኖሪያ ነው። . ከአውሮፓ ቅኝ ግዛት በፊት፣ ካሊፎርኒያ በቅድመ-ኮሎምቢያ ሰሜን አሜሪካ ከነበሩት በባህላዊ እና በቋንቋ ከተለያየ አካባቢዎች አንዷ ነበረች እና ከአሁኑ ሜክሲኮ በስተሰሜን ከፍተኛውን የአሜሪካ ተወላጅ ህዝብ ብዛት ይዛለች። በ 16 ኛው እና በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮፓ አሰሳ በስፔን ኢምፓየር የካሊፎርኒያ ቅኝ ግዛት እንድትሆን አድርጓል. በ1804፣ በኒው ስፔን ምክትል ግዛት ውስጥ በአልታ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ ተካቷል። በ1821 የተሳካ የነጻነት ጦርነት ተከትሎ አካባቢው የሜክሲኮ አካል ሆነ፣ነገር ግን በ1848 ከሜክሲኮ-አሜሪካ ጦርነት በኋላ ለዩናይትድ ስቴትስ ተሰጠ። የ 1850 ስምምነትን ተከትሎ የአልታ ካሊፎርኒያ ምዕራባዊ ክፍል ተደራጅቶ በሴፕቴምበር 9, 1850 እንደ 31ኛው ግዛት ተቀበለ። የካሊፎርኒያ ጎልድ ሩጫ በ1848 ተጀምሮ ወደ ካሊፎርኒያ መጠነ ሰፊ ስደትን ጨምሮ አስደናቂ የማህበራዊ እና የስነ-ህዝብ ለውጦችን አስከተለ። ፣ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ እድገት እና የካሊፎርኒያ ተወላጆች የዘር ማጥፋት ወንጀል። ለታዋቂ ባህል፣ ለምሳሌ በመዝናኛ እና በስፖርት ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦዎች መነሻቸው በካሊፎርኒያ ነው። ስቴቱ በኮሙዩኒኬሽን፣ በመረጃ፣ በፈጠራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በኢኮኖሚክስ እና በፖለቲካ መስኮች ጉልህ አስተዋጾ አድርጓል። በአለም አቀፍ መዝናኛ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረው የዓለማችን አንጋፋ እና ትልቁ የፊልም ኢንደስትሪ የሆሊውድ ቤት ነው። የሂፒዎች ፀረ-ባህል ፣ የባህር ዳርቻ እና የመኪና ባህል ፣ እና የግል ኮምፒዩተር ፣ ከሌሎች ፈጠራዎች አመጣጥ ይቆጠራል። የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ እና የታላቁ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እንደየቅደም ተከተላቸው የአለም የቴክኖሎጂ እና የፊልም ኢንዱስትሪዎች ማዕከል ሆነው ይታያሉ። የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በጣም የተለያየ ነው፡ 58% የሚሆነው በፋይናንስ፣ በመንግስት፣ በሪል ስቴት አገልግሎቶች፣ በቴክኖሎጂ እና በሙያተኛ፣ ሳይንሳዊ እና ቴክኒካል የንግድ አገልግሎቶች ላይ የተመሰረተ ነው። ምንም እንኳን ከስቴቱ ኢኮኖሚ 1.5% ብቻ ቢይዝም፣ የካሊፎርኒያ የግብርና ኢንዱስትሪ ከየትኛውም የአሜሪካ ግዛት ከፍተኛው ምርት አለው። የካሊፎርኒያ ወደቦች እና ወደቦች ከዩናይትድ ስቴትስ ከሚገቡት ምርቶች ውስጥ አንድ ሦስተኛ ያህሉን ይይዛሉ፣ አብዛኛዎቹ ከፓስፊክ ሪም ዓለም አቀፍ ንግድ የመጡ ናቸው። የግዛቱ እጅግ በጣም የተለያየ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ከፓስፊክ የባህር ዳርቻ እና በምዕራብ ከሚገኙት ሜትሮፖሊታን አካባቢዎች በምስራቅ በሴራ ኔቫዳ ተራሮች እና በሰሜን ምዕራብ ከሚገኙት ሬድዉድ እና ዳግላስ ደኖች እስከ ደቡብ ምስራቅ ሞጃቭ በረሃ ድረስ ይደርሳል። የማዕከላዊ ሸለቆ፣ ዋና የእርሻ ቦታ፣ የግዛቱን ማዕከል ይቆጣጠራል። ምንም እንኳን ካሊፎርኒያ በሞቃታማው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት እና በዝናብ ወቅታዊ የአየር ሁኔታ የምትታወቅ ቢሆንም ፣ የግዛቱ ትልቅ መጠን በሰሜን ካለው እርጥበት ካለው የዝናብ ደን እስከ በረሃማ በረሃ የሚለያይ የአየር ሁኔታን ያስከትላል ፣ እንዲሁም በተራሮች ላይ በረዷማ የአልፕስ ተራሮች። እነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ወደ ከፍተኛ የውሃ ፍላጎት ይመራሉ. ከጊዜ ወደ ጊዜ፣ ድርቅ እና ሰደድ እሳት በየወቅቱ እየቀነሰ እና ዓመቱን ሙሉ እየጨመረ በመምጣቱ የካሊፎርኒያን የውሃ ደህንነት የበለጠ እያሻከረ ነው። የመጀመሪያዎቹ ነዋሪዎች ቢያንስ ባለፉት 13,000 ዓመታት ውስጥ በተከታታይ የመድረሻ ማዕበል የተቋቋመችው ካሊፎርኒያ በቅድመ-ኮሎምቢያ ሰሜን አሜሪካ ከነበሩት በባህል እና በቋንቋ ከተለያየ አካባቢዎች አንዷ ነበረች። የተለያዩ የአገሬው ተወላጆች ግምት ከ100,000 እስከ 300,000 ደርሷል። የካሊፎርኒያ ተወላጆች ከ 70 የሚበልጡ የተለያዩ የአሜሪካ ተወላጆች ጎሳ ቡድኖችን ያጠቃለለ ሲሆን ይህም በባህር ዳርቻ ላይ ከሚኖሩ ትላልቅ እና በባህር ዳርቻ ላይ ከሚኖሩ ሰዎች አንስቶ እስከ ውስጣዊው ቡድኖች ድረስ. የካሊፎርኒያ ቡድኖች በፖለቲካ ድርጅታቸው ባንዶች፣ ጎሳዎች፣ መንደሮች እና በሀብት በበለጸጉ የባህር ዳርቻዎች ላይ እንደ ቹማሽ፣ ፖሞ እና ሳሊናን ያሉ ትላልቅ መኳንንት ነበሩ። የንግድ ፣ የጋብቻ እና የውትድርና ጥምረት በተለያዩ ቡድኖች መካከል ብዙ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶችን ፈጥሯል ። ይህ እንደ ሳይንቲስቶች ገለጻ ነው ፣ ግን በሌሎች እውነታዎች ላይ ክርክር ለማድረግ የመጀመሪያዎቹ የሰው ልጆች በ 4000 አካባቢ ነበሩ - ከ 3,000 ዓመታት በፊት የስፔን ደንብ የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን ለመቃኘት የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን በፖርቹጋላዊው ካፒቴን ሁዋን ሮድሪጌዝ ካብሪሎ የሚመራ የስፔን የመርከብ ጉዞ አባላት ነበሩ። በሴፕቴምበር 28, 1542 ወደ ሳን ዲዬጎ ቤይ ገቡ እና እስከ ሳን ሚጌል ደሴት ድረስ ቢያንስ በስተሰሜን ደረሱ ። የግል እና አሳሽ ፍራንሲስ ድሬክ በ 1579 የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን ፈልገው ያልተገለጸውን ክፍል በመፈለግ የወደፊቱን የሳን ፍራንሲስኮ ከተማ ወደ ሰሜን ደረሱ ። . የመጀመርያው እስያውያን አሜሪካን የረገጡ በ1587 ሲሆን የፊሊፒንስ መርከበኞች በሞሮ ቤይ ሴባስቲያን ቪዝካኢኖ ወደ ስፓኒሽ መርከቦች ሲደርሱ በ1602 የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን በማሰስ ወደ ኒው ስፔን በማምራት በሞንቴሬይ የባህር ዳርቻ አድርገው ነበር። በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የካሊፎርኒያ የመሬት ላይ አሰሳዎች ቢኖሩም፣ የሮድሪጌዝ የካሊፎርኒያ ደሴት እንደ ደሴት ያለው ሀሳብ ቀጥሏል። እንደነዚህ ያሉት ሥዕሎች እስከ 18 ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በብዙ የአውሮፓ ካርታዎች ላይ ታይተዋል። ከ1769–70 የፖርቶላ ጉዞ በኋላ፣ በጁኒፔሮ ሴራ የሚመሩ የስፔን ሚስዮናውያን 21 የካሊፎርኒያ ሚሲዮንን በአልታ (የላይኛው) ካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ወይም አቅራቢያ ከሳን ዲዬጎ ጀምሮ ማቋቋም ጀመሩ። በዚሁ ወቅት የስፔን ወታደራዊ ሃይሎች በርካታ ምሽጎችን (ፕሬዚዲኦዎችን) እና ሶስት ትናንሽ ከተሞችን (ፑብሎስ) ገነቡ። የሳን ፍራንሲስኮ ተልእኮ ወደ ሳን ፍራንሲስኮ ከተማ አድጓል፣ እና ሁለቱ የ ወደ ሎስ አንጀለስ እና ሳን ሆሴ ከተሞች አደጉ። እስከ ዛሬ ድረስ በቀሩት የስፔን ተልእኮዎች እና ፑብሎስ ዙሪያ ሌሎች በርካታ ትናንሽ ከተሞች እና ከተሞችም ተፈጠሩ። በዚሁ ጊዜ ውስጥ ከሩሲያ ግዛት የመጡ መርከበኞች በካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ላይ ፈልገው በ 1812 በፎርት ሮስ የንግድ ቦታ አቋቋሙ. በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የሩስያ የባህር ጠረፍ ሰፈሮች በካሊፎርኒያ ከሰሜናዊው ጫፍ በስተሰሜን በኩል በሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ የስፔን ሰፈራ አካባቢ የተቀመጡ ሲሆን በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ደቡባዊ ሩሲያውያን ሰፈሮች ነበሩ። ከፎርት ሮስ ጋር የተያያዙት የሩሲያ ሰፈሮች ከፖይንት አሬና እስከ ቶማሌስ ቤይ ድረስ ተዘርግተዋል። የሜክሲኮ ደንብ በ1821 የሜክሲኮ የነጻነት ጦርነት ሜክሲኮን (ካሊፎርኒያን ጨምሮ) ከስፔን ነፃነቷን ሰጠ። ለሚቀጥሉት 25 ዓመታት፣ አልታ ካሊፎርኒያ እንደ ሩቅ፣ ብዙም ሰው የማይኖርበት፣ የሜክሲኮ አዲስ ነጻ አገር የሆነች የሰሜን ምዕራብ የአስተዳደር አውራጃ ሆና ቆይታለች። በግዛቱ ውስጥ የሚገኙትን አብዛኞቹን ቦታዎች የተቆጣጠሩት ሚሲዮኖች በ1834 ዓ.ም ሴኩላሪድ ሆነዋል እና የሜክሲኮ መንግስት ንብረት ሆነዋል። ገዥው ብዙ የካሬ ሊጎችን ለሌሎች የፖለቲካ ተጽእኖ ሰጥቷቸዋል። እነዚህ ግዙፍ የከብት እርባታ ወይም የከብት እርባታ የሜክሲኮ ካሊፎርኒያ ዋና ተቋማት ሆነው ብቅ አሉ። ራንቾስ በባለቤትነት የተገነባው በካሊፎርኒዮስ (የሂስፓኒክስ ተወላጅ የካሊፎርኒያ ተወላጅ) ከቦስተን ነጋዴዎች ጋር የከብት እርባታ እና ታሎ ይነግዱ ነበር። እ.ኤ.አ. በ1849 የካሊፎርኒያ ጎልድ ሩጫ ድረስ የበሬ ሥጋ ምርት አልሆነም። ከ1820ዎቹ ጀምሮ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ከወደፊቷ ካናዳ የመጡ ወጥመዶች እና ሰፋሪዎች በሰሜን ካሊፎርኒያ ደረሱ። እነዚህ አዲስ መጤዎች በካሊፎርኒያ እና በዙሪያዋ ያሉትን ወጣ ገባ ተራሮች እና አስቸጋሪ በረሃዎችን ለማቋረጥ የሲስኪዮው መሄጃ፣ የካሊፎርኒያ መንገድ፣ የኦሪገን መንገድ እና የድሮ ስፓኒሽ መንገድ ተጠቅመዋል። የጁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ እ.ኤ.አ. በ1836 ለካሊፎርኒያ ነፃነት ንቅናቄ የተጠቀመበት ባንዲራ። አዲስ ነጻ የሆነችው ሜክሲኮ የመጀመሪያዋ መንግስት በጣም ያልተረጋጋ ነበር፣ እናም ይህንን በማሳየት፣ ከ1831 ጀምሮ፣ ካሊፎርኒያ በተጨማሪም ከውስጥ እና ከማዕከላዊ የሜክሲኮ መንግስት ጋር ተከታታይ የትጥቅ ግጭቶች አጋጥሟቸዋል። በዚህ ግርግር በበዛበት የፖለቲካ ጊዜ ሁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ በ1836-1842 የአገረ ገዥነቱን ቦታ ማስጠበቅ ችሏል። አልቫራዶን ወደ ስልጣን ያመጣው ወታደራዊ እርምጃ ለጊዜው ካሊፎርኒያ ነጻ አገር እንደሆነች አውጇል፣ እና በካሊፎርኒያ አንግሎ አሜሪካውያን ተረድቶ ነበር፣ አይዛክ ግርሃምን ጨምሮ። እ.ኤ.አ. በ 1840 አንድ መቶ ፓስፖርቶች ከሌላቸው ነዋሪዎች መካከል አንድ መቶ የሚሆኑት ተይዘዋል ፣ ይህም ወደ ግራሃም ጉዳይ ያመራ ሲሆን ይህም በከፊል በሮያል የባህር ኃይል ባለስልጣናት ምልጃ ተፈትቷል ። ከአላስካ የመጡ ሩሲያውያን በ1812 በካሊፎርኒያ ፎርት ሮስ ውስጥ ትልቁን ሰፈራቸውን አቋቋሙ። በካሊፎርኒያ ካሉት ትላልቅ አርቢዎች አንዱ ጆን ማርሽ ነበር። ከሜክሲኮ ፍርድ ቤቶች በመሬታቸው ላይ በዝባዦች ላይ ፍትህ ማግኘት ተስኖት ካሊፎርኒያ የዩናይትድ ስቴትስ አካል እንድትሆን ወስኗል። ማርሽ የካሊፎርኒያን የአየር ንብረት፣ አፈር እና ሌሎች ምክንያቶችን እንዲሁም ሊከተላቸው የሚገባውን ምርጥ መንገድ "የማርሽ መንገድ" በመባል የሚታወቅ የደብዳቤ መፃፍ ዘመቻ አካሂዷል። የሱ ደብዳቤዎች ተነበቡ፣ በድጋሚ ተነበቡ፣ ተላልፈዋል እና በመላ ሀገሪቱ በጋዜጦች ታትመዋል እና የመጀመሪያዎቹን የፉርጎ ባቡሮች ወደ ካሊፎርኒያ መዞር ጀመሩ። ስደተኞች እስኪረጋጉ ድረስ በእርሻው ውስጥ እንዲቆዩ ጋበዘ እና ፓስፖርታቸውን እንዲወስዱ ረድቷቸዋል። ወደ ካሊፎርኒያ የስደት ጉዞ ካደረገ በኋላ፣ ማርሽ በጣም በተጠላው የሜክሲኮ ጄኔራል ማኑኤል ሚሼልቶሬና እና እሱ በተተካው የካሊፎርኒያ ገዥ በጁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ መካከል በተደረገ ወታደራዊ ጦርነት ውስጥ መሳተፍ ጀመረ። የእያንዳንዳቸው ጦር በሎስ አንጀለስ አቅራቢያ በፕሮቪደንሺያ ጦርነት ላይ ተገናኘ። ማርሽ ከፍላጎቱ ውጪ ወደ ሚሼልቶሬና ጦር ሰራዊት እንዲቀላቀል ተገድዶ ነበር። በጦርነቱ ወቅት አለቆቹን ችላ ብሎ ሌላውን ወገን ለፓርሊ ምልክት አሳየ። ከዩናይትድ ስቴትስ ብዙ ሰፋሪዎች በሁለቱም በኩል ይዋጉ ነበር። እነዚህ ሰዎች እርስ በርሳቸው የሚጣሉበት ምንም ምክንያት እንደሌላቸው አሳምኗቸዋል። በማርሽ ድርጊት ምክንያት ትግሉን ተዉ፣ ሚሼልቶሬና ተሸነፈ፣ እና የካሊፎርኒያ ተወላጅ የሆነው ፒዮ ፒኮ ወደ ገዥነት ተመለሰ። ይህ በካሊፎርኒያ በዩናይትድ ስቴትስ የመጨረሻ ግዥ መንገዱን ጠርጓል። የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ እና ድል የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ ድብ ባንዲራ በ1846 በድብ ባንዲራ አመጽ ወቅት በሶኖማ ለመጀመሪያ ጊዜ ተነስቷል። እ.ኤ.አ. በ 1846 በሶኖማ እና በአካባቢው የሚኖሩ የአሜሪካ ሰፋሪዎች ቡድን በድብ ባንዲራ አመፅ ወቅት በሜክሲኮ አገዛዝ ላይ አመፁ። ከዚያ በኋላ፣ ዓመፀኞች የድብ ባንዲራውን (ድብ፣ ኮከብ፣ ቀይ ፈትል እና "ካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ" የሚሉትን ቃላት ያሳያል) በ ሶኖማ ከፍ አደረጉ። የሪፐብሊኩ ብቸኛ ፕሬዝዳንት በድብ ባንዲራ አመፅ ወቅት ትልቅ ሚና የተጫወቱት ዊልያም ቢ.አይድ ነበሩ። ይህ የአሜሪካ ሰፋሪዎች አመፅ ለኋለኛው የአሜሪካ ወታደራዊ የካሊፎርኒያ ወረራ እንደ መንደርደሪያ ሆኖ አገልግሏል እና በአቅራቢያ ካሉ የአሜሪካ የጦር አዛዦች ጋር ተቀናጅቶ ነበር። የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ ለአጭር ጊዜ ነበር; በዚያው ዓመት የሜክሲኮ-አሜሪካን ጦርነት መፈንዳቱ ምልክት ተደርጎበታል። የዩናይትድ ስቴትስ የባህር ኃይል አባል የሆኑት ኮሞዶር ጆን ዲ ስሎት በመርከብ ወደ ሞንቴሬይ ቤይ በመግባት የካሊፎርኒያን ወታደራዊ ወረራ በዩናይትድ ስቴትስ ሲጀምሩ ሰሜን ካሊፎርኒያ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ኃይሎችን ያዙ። በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ውስጥ ከተከታታይ የመከላከያ ጦርነቶች በኋላ፣የካሁንጋ ስምምነት በጥር 13፣1847 በካሊፎርኒያ የአሜሪካን ቁጥጥር በማረጋገጥ በካሊፎርኒዮስ ተፈርሟል። የአሜሪካ ቀደምት ጊዜ ጦርነቱን ያቆመው የጓዳሉፔ ሂዳልጎ (የካቲት 2፣ 1848) ስምምነትን ተከትሎ፣ በሜክሲኮ የተጠቃለው የአልታ ካሊፎርኒያ ግዛት ምዕራባዊው ክፍል ብዙም ሳይቆይ የአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት ሆነ እና የቀረው የአሮጌው ግዛት ወደ አዲሱ አሜሪካዊ ተከፋፈለ። የአሪዞና፣ ኔቫዳ፣ ኮሎራዶ እና ዩታ ግዛቶች። የድሮው ባጃ ካሊፎርኒያ ዝቅተኛ ህዝብ ያለው እና ደረቃማ አካባቢ የሜክሲኮ አካል ሆኖ ቀርቷል። እ.ኤ.አ. በ1846 የድሮው አልታ ካሊፎርኒያ ምዕራባዊ ክፍል አጠቃላይ ሰፋሪዎች ከ8,000 አይበልጡም ፣ እና ወደ 100,000 የአሜሪካ ተወላጆች እንደሆኑ ተገምቷል ፣ በ 1769 ሂስፓኒክ ከመፍጠሩ በፊት ከ 300,000 በታች ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1848 ፣ አካባቢው ኦፊሴላዊ አሜሪካውያን ከመቀላቀል አንድ ሳምንት በፊት ብቻ ፣ ወርቅ በካሊፎርኒያ ውስጥ ተገኘ ፣ ይህ ክስተት ሁለቱንም የስቴቱን ስነ-ሕዝብ እና ፋይናንስ ለዘላለም የሚቀይር ክስተት ነው። ብዙም ሳይቆይ፣ ወደ አካባቢው ከፍተኛ የሆነ የኢሚግሬሽን ፍልሰት አስከትሏል፤ ምክንያቱም ፈላጊዎች እና ማዕድን ቆፋሪዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ደረሱ። በታላቁ የካሊፎርኒያ የወርቅ ጥድፊያ ወቅት ህዝቡ ከዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች፣ አውሮፓውያን፣ ቻይናውያን እና ሌሎች ስደተኞች ጋር ጨምሯል። በ1850 የካሊፎርኒያ ግዛት ጥያቄ ባቀረበበት ወቅት የካሊፎርኒያ ሰፋሪዎች ቁጥር ወደ 100,000 አድጓል። በ1854 ከ300,000 በላይ ሰፋሪዎች መጥተው ነበር። በ1847 እና 1870 መካከል የሳን ፍራንሲስኮ ህዝብ ብዛት ከ500 ወደ 150,000 አድጓል። ካሊፎርኒያ በድንገት ብዙ ሰዎች የማይኖሩበት የኋላ ውሃ ሳትሆን ቀርታ ነበር፣ ነገር ግን በአንድ ምሽት የሚመስለው ወደ ትልቅ የህዝብ ማእከል አድጓል። የካሊፎርኒያ የመንግስት መቀመጫ በስፓኒሽ እና በኋላም የሜክሲኮ አገዛዝ በሞንቴሬይ ከ 1777 እስከ 1845 ይገኝ ነበር. የመጨረሻው የሜክሲኮ የአልታ ካሊፎርኒያ ገዥ ፒዮ ፒኮ በ1845 ዋና ከተማዋን ወደ ሎስ አንጀለስ አዛውሮ ነበር። የዩናይትድ ስቴትስ ቆንስላ ጽ/ቤትም በሞንቴሬይ በቆንስላ ቶማስ ኦ.ላርኪን ስር ይገኛል። በ1849 የግዛት ሕገ መንግሥት ኮንቬንሽን ለመጀመሪያ ጊዜ በሞንቴሬይ ተደረገ። ከኮንቬንሽኑ የመጀመሪያ ተግባራት መካከል ለአዲሱ የክልል ዋና ከተማ የሚሆን ቦታ ላይ ውሳኔ ነበር. የመጀመሪያዎቹ ሙሉ የህግ አውጭ ስብሰባዎች በሳን ሆሴ ተካሂደዋል። ተከታይ ቦታዎች ቫሌጆ እና በአቅራቢያው ቤኒሺያ ይገኙበታል። እነዚህ ቦታዎች በመጨረሻ በቂ እንዳልሆኑ ተረጋግጧል። ዋና ከተማዋ በሳክራሜንቶ ከ1854 ጀምሮ በአጭር እረፍት በ1862 በሳክራሜንቶ ጎርፍ ሳቢያ በሳን ፍራንሲስኮ የህግ አውጭ ስብሰባዎች ሲደረጉ ነበር። የግዛቱ ሕገ መንግሥታዊ ኮንቬንሽን የግዛቱን ሕገ መንግሥት ካጠናቀቀ በኋላ፣ ወደ ግዛትነት ለመግባት ለአሜሪካ ኮንግረስ አመልክቷል። በሴፕቴምበር 9፣ 1850፣ እንደ 1850 ስምምነት አካል፣ ካሊፎርኒያ ነፃ ግዛት ሆነች እና ሴፕቴምበር 9 የግዛት በዓል ሆነች። በአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት ካሊፎርኒያ ህብረቱን ለመደገፍ የወርቅ ጭነቶችን ወደ ምስራቅ ወደ ዋሽንግተን ልኳል። ሆኖም በግዛቱ ውስጥ በርካታ የደቡብ ደጋፊዎች ደጋፊዎች በመኖራቸው ግዛቱ መሰብሰብ አልቻለም። በህብረቱ ጦርነት ውስጥ በይፋ ለማገልገል ማንኛውም ሙሉ ወታደራዊ ክፍለ ጦር ወደ ምስራቅ ለመላክ። አሁንም፣ በህብረቱ ሰራዊት ውስጥ ያሉ በርካታ ትናንሽ ወታደራዊ ክፍሎች እንደ "ካሊፎርኒያ 100 ኩባንያ" ከመሳሰሉት የካሊፎርኒያ ግዛት ጋር በይፋ የተቆራኙ ነበሩ፣ አብዛኛዎቹ አባሎቻቸው ከካሊፎርኒያ በመሆናቸው ነው። ካሊፎርኒያ ወደ ዩኒየን በገባችበት ወቅት በካሊፎርኒያ እና በተቀረው አህጉር ዩናይትድ ስቴትስ መካከል የሚደረግ ጉዞ ጊዜ የሚወስድ እና አደገኛ ስራ ነበር። ከአስራ ዘጠኝ አመታት በኋላ፣ እና ከሰባት አመታት በኋላ በፕሬዚዳንት ሊንከን አረንጓዴ መብራት ከተለቀቀ በኋላ፣ የመጀመሪያው ተሻጋሪ የባቡር ሀዲድ እ.ኤ.አ. በ1869 ተጠናቀቀ። ካሊፎርኒያ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከምስራቃዊ ግዛቶች ማግኘት ይቻላል ። አብዛኛው የአገሪቱ ክፍል ለፍራፍሬ ልማት እና በአጠቃላይ ለእርሻ ተስማሚ ነበር። ሰፊ የስንዴ፣ ሌሎች የእህል ሰብሎች፣ የአትክልት ሰብሎች፣ ጥጥ እና የለውዝ እና የፍራፍሬ ዛፎች ይበቅላሉ (በደቡብ ካሊፎርኒያ ውስጥ ብርቱካንን ጨምሮ) እና በማዕከላዊ ሸለቆ እና በሌሎችም አካባቢዎች ለስቴቱ ድንቅ የግብርና ምርት መሰረት ተጥሏል። በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን ከቻይና የመጡ ብዙ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች የወርቅ ጥድፊያ አካል ወይም ሥራ ለመፈለግ ወደ ግዛቱ ተጉዘዋል። ምንም እንኳን ቻይናውያን ከካሊፎርኒያ እስከ ዩታ ያለውን አቋራጭ የባቡር ሀዲድ በመገንባት ረገድ በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን ቢያረጋግጡም ከቻይናውያን መሪ ጋር የሥራ ፉክክር ነበራቸው። በግዛቱ ውስጥ ለፀረ-ቻይና ብጥብጥ እና በመጨረሻም ዩኤስ ከቻይና ፍልሰትን በከፊል ካሊፎርኒያ ለደረሰበት ግፊት ምላሽ በ 1882 የቻይና ማግለል ህግን አቆመ ። የአገሬው ተወላጆች በቀደመው የስፔን እና የሜክሲኮ አገዛዝ የካሊፎርኒያ የመጀመሪያ ተወላጆች ከዩራሺያ በሽታዎች ከምንም በላይ የቀነሰው የካሊፎርኒያ ተወላጆች ገና ተፈጥሯዊ የመከላከል አቅም አላዳበሩም ነበር። በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የካሊፎርኒያ የራሱ ተወላጆች ላይ ያለው ጥብቅ የመንግስት ፖሊሲዎች ሰዎች አልተሻሉም። እንደሌሎች የአሜሪካ ግዛቶች ሁሉ፣ ብዙ የአገሬው ተወላጆች እንደ ማዕድን ቆፋሪዎች፣ አርቢዎች እና ገበሬዎች ባሉ አሜሪካውያን ሰፋሪዎች በመምጣታቸው ብዙም ሳይቆይ ከመሬታቸው በግዳጅ ተወገዱ። ምንም እንኳን ካሊፎርኒያ ወደ አሜሪካ ህብረት የገባችው እንደ ነጻ ሀገር ቢሆንም፣ “አሳዳጊ ወይም ወላጅ አልባ ህንዳውያን” በ1853 የህንድ መንግስት እና ጥበቃ ህግ በአዲሱ የአንግሎ አሜሪካዊ ጌቶቻቸው በባርነት ተገዙ። በመቶዎች የሚቆጠሩ የአገሬው ተወላጆች የተገደሉባቸው እልቂቶችም ነበሩ። ከ1850 እስከ 1860 ባለው ጊዜ የካሊፎርኒያ ግዛት መንግስት 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ (250,000 ያህሉ በፌዴራል መንግስት ተከፍሏል) አላማቸው ሰፋሪዎችን ከአገሬው ተወላጆች ለመጠበቅ ነበር። በኋለኞቹ አሥርተ ዓመታት ውስጥ፣ የአገሬው ተወላጆች በይዞታዎች እና በከብት እርባታ ቦታዎች ይቀመጡ ነበር፣ እነዚህም ብዙ ጊዜ ትንሽ እና የተገለሉ እና በቂ የተፈጥሮ ሃብት ወይም ከመንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሌላቸው በነሱ ላይ የሚኖሩትን ህዝቦች ለማስቀጠል ነው። በውጤቱም, የካሊፎርኒያ መነሳት ለአገሬው ተወላጆች ጥፋት ነበር. ቤንጃሚን ማድሌይ እና ኢድ ካስቲሎን ጨምሮ በርካታ ምሁራን እና የአሜሪካ ተወላጆች አክቲቪስቶች የካሊፎርኒያ መንግስትን ድርጊት እንደ ዘር ማጥፋት ገልፀውታል። በሃያኛው ክፍለ ዘመን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ጃፓናውያን በግዛቱ ውስጥ መሬት ለመግዛት እና ለመያዝ ወደ አሜሪካ እና ካሊፎርኒያ ፈለሱ። ሆኖም እ.ኤ.አ. በ1913 ግዛቱ የን አጽድቋል፣ የእስያ ስደተኞችን የመሬት ባለቤትነትን ሳያካትት።] በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በካሊፎርኒያ የሚገኙ ጃፓናውያን አሜሪካውያን እንደ ቱሌ ሌክ እና ማንዛናር ባሉ ማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ተይዘዋል።በ2020 ካሊፎርኒያ ለዚህ በይፋ ይቅርታ ጠየቀ። ወደ ካሊፎርኒያ የሚደረገው ፍልሰት የተፋጠነው በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ እንደ ሊንከን ሀይዌይ እና መንገድ 66 ያሉ ዋና ዋና አህጉራዊ አቋራጭ አውራ ጎዳናዎች ሲጠናቀቁ ነው። ከ1900 እስከ 1965 ባለው ጊዜ ውስጥ የህዝብ ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን ባነሰ ጊዜ በህብረቱ ውስጥ ትልቅ አድጓል። በ1940 የህዝብ ቆጠራ ቢሮ የካሊፎርኒያ ህዝብ 6.0% ሂስፓኒክ፣ 2.4% እስያ እና 89.5% ሂስፓኒክ ያልሆኑ ነጭ መሆናቸውን ዘግቧል። የህዝብን ፍላጎት ለማሟላት፣ እንደ ካሊፎርኒያ እና ሎስ አንጀለስ የውሃ ማስተላለፊያዎች ያሉ ዋና ዋና የምህንድስና ስራዎች፤ የኦሮቪል እና የሻስታ ግድቦች; እና ቤይ እና ወርቃማው በር ድልድዮች በግዛቱ ውስጥ ተገንብተዋል። ከፍተኛ ቀልጣፋ የህዝብ ትምህርት ስርዓት ለመዘርጋት የግዛቱ መንግስት የካሊፎርኒያ ማስተር ፕላን ለከፍተኛ ትምህርት በ1960 ተቀብሏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በመካከለኛው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት፣ ርካሽ መሬት እና የስቴቱ ሰፊ የጂኦግራፊ አቀማመጥ በመሳብ፣ የፊልም ሰሪዎች በ1920ዎቹ በሆሊውድ ውስጥ የስቱዲዮ ስርዓትን መስርተዋል። ካሊፎርኒያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከተመረተው አጠቃላይ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ትጥቅ 8.7 በመቶ ያህሉ ያመረተ ሲሆን ከ48ቱ ግዛቶች ሶስተኛ ደረጃን (ከኒውዮርክ እና ሚቺጋን ጀርባ) ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ነገር ግን ካሊፎርኒያ በቀላሉ በጦርነቱ ወቅት ወታደራዊ መርከቦችን በማምረት (ትራንስፖርት፣ ጭነት፣ (የነጋዴ መርከቦች) እንደ ነፃነት መርከቦች፣ የድል መርከቦች እና የጦር መርከቦች) በሳን ዲዬጎ፣ ሎስ አንጀለስ እና ሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ በደረቅ ዶክ መሥሪያ ቤቶች አንደኛ ሆናለች። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በጠንካራ የኤሮስፔስ እና የመከላከያ ኢንዱስትሪዎች ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ እየሰፋ ሄዶ የቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት ተከትሎ መጠናቸው ቀንሷል። የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና የኢንጂነሪንግ ዲን ፍሬድሪክ ቴርማን መምህራንን እና ተመራቂዎችን ግዛቱን ለቀው ከመውጣት ይልቅ በካሊፎርኒያ እንዲቆዩ ማበረታታት ጀመሩ እና አሁን ሲሊኮን ቫሊ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የከፍተኛ የቴክኖሎጂ ክልል ማዳበር ጀመሩ። በነዚህ ጥረቶች ምክንያት፣ ካሊፎርኒያ የአለም የመዝናኛ እና የሙዚቃ ኢንዱስትሪዎች፣ የቴክኖሎጂ፣ የምህንድስና እና የኤሮስፔስ ኢንዱስትሪ ማዕከል እና የዩናይትድ ስቴትስ የግብርና ምርት ማዕከል ተደርጋ ተወስዳለች። ልክ ከዶት ኮም ባስ በፊት፣ ካሊፎርኒያ በብሔራት መካከል አምስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ ነበራት። ሆኖም ከ1991 ጀምሮ፣ እና ከ1980ዎቹ መገባደጃ ጀምሮ በደቡባዊ ካሊፎርኒያ፣ ካሊፎርኒያ በአብዛኛዎቹ አመታት የቤት ውስጥ ስደተኞች የተጣራ ኪሳራ ታይቷል። ይህ ብዙውን ጊዜ በመገናኛ ብዙሃን የካሊፎርኒያ ስደት ተብሎ ይጠራል. የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ቢል ሄውሌት እና ዴቪድ ፓካርድ በ1930ዎቹ የመጀመሪያ ምርታቸውን ያዘጋጁበት "የሲሊኮን ቫሊ የትውልድ ቦታ" ጋራዥ በሃያኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ እና መገባደጃ ላይ፣ በግዛቱ ውስጥ ከዘር ጋር የተያያዙ በርካታ ክስተቶች ተከስተዋል። በፖሊስ እና በአፍሪካ አሜሪካውያን መካከል የተፈጠረው ውጥረት ከስራ አጥነት እና ከድህነት ጋር ተደምሮ በውስጠኛው ከተሞች እንደ 1965 ዋትስ ግርግር እና የ1992 የሮድኒ ኪንግ ብጥብጥ ወደ ሁከትና ብጥብጥ አስከትሏል። ካሊፎርኒያ እንዲሁ የጥቁር ፓንተር ፓርቲ ማዕከል ነበረች፣ ይህ ቡድን አፍሪካዊ አሜሪካውያን የዘር ግፍን ለመዋጋት በማስታጠቅ የሚታወቀው። በተጨማሪ፣ በ1960ዎቹ እና 1970ዎቹ ለተሻለ ክፍያ ሜክሲኳዊ፣ ፊሊፒኖ እና ሌሎች የስደተኛ የእርሻ ሰራተኞች በሴሳር ቻቬዝ ዙሪያ በክፍለ ሀገሩ ተሰብስበዋል። በ20ኛው ክፍለ ዘመን በካሊፎርኒያ ሁለት ታላላቅ አደጋዎች ተከሰቱ። እ.ኤ.አ. በ 1906 የሳን ፍራንሲስኮ የመሬት መንቀጥቀጥ እና የ 1928 የቅዱስ ፍራንሲስ ግድብ ጎርፍ በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ገዳይ ሆኖ ቀጥሏል። የአየር ብክለት ችግር ቢቀንስም ከብክለት ጋር ተያይዞ የሚመጡ የጤና ችግሮች ግን ቀጥለዋል። "ጭስ" በመባል የሚታወቀው ቡናማ ጭጋግ በአውቶሞቢል ጭስ ማውጫ ላይ የፌደራል እና የክልል እገዳዎች ከጸደቁ በኋላ በከፍተኛ ሁኔታ ቀርቷል። እ.ኤ.አ. በ 2001 የተከሰተው የኢነርጂ ቀውስ ከጊዜ ወደ ጊዜ መብራቱ እንዲቋረጥ ፣ የኃይል መጠን መጨመር እና ከአጎራባች ክልሎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲገባ አድርጓል። የደቡብ ካሊፎርኒያ ኤዲሰን እና የፓሲፊክ ጋዝ እና ኤሌክትሪክ ኩባንያ ከፍተኛ ትችት ደርሶባቸዋል።በከተማ ውስጥ የመኖሪያ ቤቶች ዋጋ መጨመር ቀጥሏል; በ1960ዎቹ 25,000 ዶላር የወጣ መጠነኛ ቤት በ2005 ግማሽ ሚሊዮን ዶላር ወይም ከዚያ በላይ ያስወጣል። ብዙ ሰዎች በከተማ ብዙ ደሞዝ እያገኙ ብዙ ሰአታት ተጉዘዋል። ስፔሻሊስቶች በወራት ጊዜ ውስጥ ትልቅ ትርፍ እንደሚያገኙ በመጠባበቅ፣ ለመኖር ያላሰቡትን ቤት ገዙ፣ ከዚያም ተጨማሪ ንብረቶችን በመግዛት ይንከባለሉ። ሁሉም ሰው ዋጋው እየጨመረ እንደሚሄድ ስለገመተ የቤት ማስያዣ ኩባንያዎች ታዛዥ ነበሩ. በ2007-8 የቤቶች ዋጋ መበላሸት ሲጀምር እና የዕድገት አመታት ሲያበቁ አረፋው ፈነዳ። ብዙ የፋይናንስ ተቋማት እና ባለሀብቶች ክፉኛ ስለተጎዱ በመቶ ቢሊዮን የሚቆጠር የንብረት ዋጋ ጠፋ እና የተያዙ ቦታዎች ጨምረዋል። በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተከሰቱ ድርቅ እና ተደጋጋሚ የሰደድ እሳት በግዛቱ ተከስተዋል። እ.ኤ.አ. ከ2011 እስከ 2017 ድረስ ቀጣይነት ያለው ድርቅ ከተመዘገበው ታሪክ የከፋ ነው። የ2018 የሰደድ እሳት ወቅት በግዛቱ እጅግ ገዳይ እና አጥፊ ነበር። የመሬት አቀማመጥ ካሊፎርኒያ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በአላስካ እና በቴክሳስ ቀጥሎ በሶስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ግዛት ነች።ካሊፎርኒያ በህብረቱ ውስጥ ካሉት በጣም ጂኦግራፊያዊ ከተለያየ ግዛቶች አንዷ ነች እና ብዙውን ጊዜ በጂኦግራፊያዊ ሁኔታ በሁለት ክልሎች በደቡብ ካሊፎርኒያ የተከፋፈለ ሲሆን አስር ደቡባዊ አውራጃዎችን ያጠቃልላል። ሰሜናዊ ካሊፎርኒያ፣ 48 ሰሜናዊ አውራጃዎችን ያቀፈ። በሰሜን ከኦሪገን፣ በምስራቅና በሰሜን ምስራቅ ኔቫዳ፣ በደቡብ ምስራቅ አሪዞና፣ በምዕራብ በፓስፊክ ውቅያኖስ ይዋሰናል እናም በደቡባዊው የሜክሲኮ ግዛት ከባጃ ካሊፎርኒያ ጋር አለም አቀፍ ድንበር ትጋራለች (በዚህም በከፊል ይካተታል። የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያ ክልል፣ ከባጃ ካሊፎርኒያ ሱር ጋር)። በግዛቱ መሃል የካሊፎርኒያ ማእከላዊ ሸለቆ ይገኛል፣ በምስራቅ በሴራ ኔቫዳ ፣ በምዕራብ የባህር ዳርቻው የተራራ ሰንሰለቶች ፣ በሰሜን ካስኬድ ክልል እና በደቡብ በ ተሃቻፒ ተራሮች። ማዕከላዊ ሸለቆ የካሊፎርኒያ ምርታማ የእርሻ መሬት ነው። በሳክራሜንቶ-ሳን ጆአኩዊን ወንዝ ዴልታ ለሁለት የተከፈለው፣ ሰሜናዊው ክፍል፣ የሳክራሜንቶ ሸለቆ የሳክራሜንቶ ወንዝ ተፋሰስ ሆኖ ያገለግላል፣ ደቡባዊው ክፍል ደግሞ የሳን ጆአኩዊን ሸለቆ የሳን ጆአኩዊን ወንዝ የውሃ ተፋሰስ ነው። ሁለቱም ሸለቆዎች ስማቸውን የሚመነጩት በእነሱ ውስጥ ከሚፈሱ ወንዞች ነው። በመጥለቅለቅ፣ የሳክራሜንቶ እና የሳን ጆአኩዊን ወንዞች ለበርካታ የሀገር ውስጥ ከተሞች የባህር ወደቦች እንዲሆኑ በጥልቅ ቆይተዋል። የሳክራሜንቶ-ሳን ጆአኩዊን ወንዝ ዴልታ ለግዛቱ ወሳኝ የውኃ አቅርቦት ማዕከል ነው። ውሃ ከዴልታ እና የፓምፖች እና ቦዮች አውታረመረብ ወደ ማእከላዊ ሸለቆ እና ወደ ስቴት የውሃ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች ፍላጎቶች የሚዛወር ነው. ከዴልታ የሚገኘው ውሃ ወደ 23 ሚሊዮን ለሚጠጉ ሰዎች የመጠጥ ውሃ ያቀርባል፣ ከግዛቱ ህዝብ ሁለት ሶስተኛው ማለት ይቻላል እንዲሁም በሳን ጆአኩዊን ሸለቆ በስተ ምዕራብ ላሉ ገበሬዎች ውሃ ይሰጣል። የሱሱን ቤይ የሳክራሜንቶ እና የሳን ጆአኩዊን ወንዞች መገናኛ ላይ ይገኛል። ውሃው የሚፈሰው በካርኩዊኔዝ ስትሬት ነው፣ ወደ ሳን ፓብሎ ቤይ፣ ወደ ሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ ሰሜናዊ ማራዘሚያ፣ ከዚያም በወርቃማው በር ስትሬት በኩል ከፓስፊክ ውቅያኖስ ጋር ይገናኛል። የቻናል ደሴቶች ከደቡብ የባህር ዳርቻ ወጣ ብለው የሚገኙ ሲሆን የፋራሎን ደሴቶች ከሳን ፍራንሲስኮ በስተ ምዕራብ ይገኛሉ. የሴራ ኔቫዳ (ስፓኒሽ "የበረዷማ ክልል" ማለት ነው) በ48 ስቴቶች ውስጥ ከፍተኛውን ጫፍ ያካትታል፣ ተራራ ዊትኒ፣ በ14,505 ጫማ (4,421 ሜትር)። ክልሉ በበረዶ በተቀረጹ ጉልላቶቹ ዝነኛ የሆነውን ዮሴሚት ሸለቆን እና የግዙፉ የሴኮያ ዛፎች መኖሪያ የሆነውን ሴኮያ ብሔራዊ ፓርክን፣ በምድር ላይ ካሉት ትልቁ ህይወት ያላቸው ፍጥረታት እና ጥልቅ ንጹህ ውሃ ሃይቅን፣ ታሆ ሃይቅን፣ በግዛቱ ውስጥ በድምጽ መጠን ትልቁን ሐይቅ ያካትታል። ከሴራ ኔቫዳ በስተምስራቅ ኦወንስ ቫሊ እና ሞኖ ሀይቅ አስፈላጊ የስደተኛ ወፍ መኖሪያ ናቸው። በግዛቱ ምዕራባዊ ክፍል በካሊፎርኒያ ውስጥ በአከባቢው ትልቁ የንፁህ ውሃ ሀይቅ አለ። ምንም እንኳን የታሆ ሀይቅ ትልቅ ቢሆንም በካሊፎርኒያ/ኔቫዳ ድንበር የተከፋፈለ ነው። የሴራ ኔቫዳ በክረምት ወደ አርክቲክ ሙቀት ይወርዳል እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ደቡባዊው የበረዶ ግግር በረዶ የሆነውን ፓሊሳዴ ግላሲየርን ጨምሮ በርካታ ደርዘን ትናንሽ የበረዶ ግግር በረዶዎች አሉት። የቱላሬ ሀይቅ ከሚሲሲፒ ወንዝ በስተ ምዕራብ ትልቁ የንፁህ ውሃ ሀይቅ ነበር። የ-ዘመን ኮርኮር ሐይቅ ቀሪዎች የቱላሬ ሀይቅ በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የገባር ወንዞቹ ለግብርና መስኖ እና ለማዘጋጃ ቤት የውሃ አገልግሎት ከተዘዋወሩ በኋላ ደርቋል። ከጠቅላላው የግዛቱ አጠቃላይ ስፋት 45 በመቶው በደን የተሸፈነ ሲሆን የካሊፎርኒያ የጥድ ዝርያ ልዩነት ከየትኛውም ግዛት ጋር የሚወዳደር አይደለም። ካሊፎርኒያ ከአላስካ በስተቀር ከማንኛውም ሌላ ግዛት የበለጠ የደን መሬት ይይዛል። በካሊፎርኒያ ዋይት ተራሮች ውስጥ ብዙዎቹ ዛፎች በዓለም ላይ በጣም ጥንታዊ ናቸው; አንድ ግለሰብ የብሪስሌኮን ጥድ ዕድሜው ከ5,000 ዓመት በላይ ነው። በደቡባዊ ክፍል ውስጥ አንድ ትልቅ የውስጥ ጨው ሐይቅ, የሳልተን ባህር አለ. ደቡብ-ማዕከላዊ በረሃ ሞጃቭ ይባላል; ከሞጃቭ ሰሜናዊ ምስራቅ የሞት ሸለቆ ይገኛል፣ በሰሜን አሜሪካ ዝቅተኛው እና ሞቃታማ ቦታ፣ የባድዋተር ተፋሰስ በ -279 ጫማ (-85 ሜትር) ያለው አግድም ርቀት ከሞት ሸለቆ ግርጌ እስከ ዊትኒ ተራራ ጫፍ ድረስ ያለው ርቀት ያነሰ ነው ከ90 ማይል (140 ኪ.ሜ.) በእርግጥ፣ ሁሉም ማለት ይቻላል ደቡብ ምስራቅ ካሊፎርኒያ በረሃማ፣ ሞቃታማ በረሃ፣ በበጋው ወቅት ከፍተኛ የሆነ ከፍተኛ ሙቀት አለው። የካሊፎርኒያ ደቡብ ምስራቃዊ ድንበር ከአሪዞና ጋር ሙሉ በሙሉ በኮሎራዶ ወንዝ የተገነባ ሲሆን ከግዛቱ ደቡባዊ ክፍል የውሃውን ግማሽ ያህሉን ያገኛል። አብዛኛው የካሊፎርኒያ ከተሞች የሚገኙት በሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ ወይም በሰሜን ካሊፎርኒያ ውስጥ በሚገኘው ሳክራሜንቶ ሜትሮፖሊታን አካባቢ ነው። ወይም የሎስ አንጀለስ አካባቢ፣ የአገር ውስጥ ኢምፓየር ወይም የሳንዲያጎ ሜትሮፖሊታን አካባቢ በደቡብ ካሊፎርኒያ። የሎስ አንጀለስ አካባቢ፣ የባህር ወሽመጥ አካባቢ እና የሳንዲያጎ ሜትሮፖሊታን አካባቢ በካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ከሚገኙት በርካታ ዋና ዋና የሜትሮፖሊታን አካባቢዎች መካከል ናቸው። እንደ የእሳት አደጋ ቀለበት አካል፣ ካሊፎርኒያ በሱናሚዎች፣ በጎርፍ፣ በድርቅ፣ በሳንታ አና ነፋሳት፣ በሰደድ እሳት፣ በመሬት መንሸራተት ተጋልጧል። የአየር ንብረት ምንም እንኳን አብዛኛው ግዛት የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት ቢኖረውም ከግዛቱ ትልቅ መጠን የተነሳ የአየር ንብረቱ ከዋልታ እስከ ሞቃታማ አካባቢዎች ይደርሳል። ቀዝቃዛው የካሊፎርኒያ ወቅታዊ የባህር ዳርቻ ብዙውን ጊዜ በባህር ዳርቻ አቅራቢያ የበጋ ጭጋግ ይፈጥራል። ከመሃል አገር ርቆ፣ ቀዝቃዛ ክረምት እና ሞቃታማ በጋ አለ። የባህር ላይ ልከኝነት የሎስ አንጀለስ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ዳርቻዎች የበጋ ወቅት የሙቀት መጠን ከዩናይትድ ስቴትስ ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ሁሉ በጣም ጥሩው እና ልዩ በሆነው በውስጠኛው እና በሰሜን አሜሪካ አህጉር ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ ላይ ካሉት ተመሳሳይ ኬክሮስ ውስጥ ካሉ አካባቢዎች ጋር ሲወዳደር በጣም ጥሩ ነው ። . ሜክሲኮን የሚያዋስነው የሳን ዲዬጎ የባህር ዳርቻ እንኳን በበጋው ቀዝቀዝ ያለ ነው። ወደ ውስጥ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ያህል ብቻ፣ የበጋው ሙቀት ጽንፎች በከፍተኛ ደረጃ ከፍ ያሉ ናቸው፣ መሃል ከተማ ሎስ አንጀለስ ከባህር ዳርቻው በብዙ ዲግሪዎች ይሞቃል። ከባህር የተጠለሉ አካባቢዎች ወደ ውቅያኖስ አቅራቢያ ካሉ አካባቢዎች የበለጠ ሞቃታማ በሆነበት በባይ አካባቢ የአየር ንብረት ላይ ተመሳሳይ የማይክሮ የአየር ንብረት ክስተት ይታያል። የግዛቱ ሰሜናዊ ክፍሎች ከደቡብ የበለጠ ዝናብ አላቸው። የካሊፎርኒያ የተራራ ሰንሰለቶች እንዲሁ በአየር ንብረት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራሉ፡ አንዳንድ በጣም ዝናባማ አካባቢዎች ወደ ምዕራብ አቅጣጫ የተራራ ቁልቁል ናቸው። ሰሜን ምዕራብ ካሊፎርኒያ ሞቃታማ የአየር ንብረት አለው፣ እና ማዕከላዊ ሸለቆው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት አለው ነገር ግን ከባህር ዳርቻ የበለጠ የሙቀት ጽንፎች አሉት። የሴራ ኔቫዳን ጨምሮ ረጃጅም ተራሮች በክረምት ወራት በረዶ ያለው የአልፕስ የአየር ንብረት እና በበጋ ደግሞ መካከለኛ እና መካከለኛ ሙቀት አላቸው። የሞት ሸለቆ፣ በሞጃቭ በረሃ በካሊፎርኒያ ታሪክ ውስጥ ካሉት ሃያ ትላልቅ ሰደድ እሳቶች አምስቱ የ2020 የሰደድ እሳት ወቅት አካል ነበሩ። የካሊፎርኒያ ተራሮች በምስራቅ በኩል የዝናብ ጥላዎችን ይፈጥራሉ, ሰፊ በረሃዎችን ይፈጥራሉ. ከፍተኛ ከፍታ ያላቸው የምስራቅ ካሊፎርኒያ በረሃዎች ሞቃታማ በጋ እና ቀዝቃዛ ክረምት ሲኖራቸው ከደቡብ ካሊፎርኒያ ተራሮች በስተምስራቅ ዝቅተኛው በረሃዎች ሞቃታማ በጋ እና ከሞላ ጎደል በረዶ-አልባ መለስተኛ ክረምት አላቸው። የሞት ሸለቆ፣ ከባህር ወለል በታች ትልቅ ስፋት ያለው በረሃ፣ በዓለም ላይ ካሉት በጣም ሞቃታማ ስፍራ ተደርጎ ይቆጠራል። የዓለማችን ከፍተኛው የሙቀት መጠን 134°) በጁላይ 10 ቀን 1913 ተመዝግቧል። በካሊፎርኒያ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን -45°) በጥር 20፣ 1937፣ በቦካ። ከታች ያለው ሠንጠረዥ በጥር እና ነሐሴ አማካይ የሙቀት መጠን ይዘረዝራል በመላ ግዛቱ ቦታዎች ምርጫ; አንዳንዶቹ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ያላቸው እና አንዳንዶቹ አይደሉም. ይህ በዩሬካ ዙሪያ ያለውን በአንፃራዊነት ቀዝቃዛውን የሐምቦልት ቤይ ክረምትን፣ የሞት ሸለቆውን ከፍተኛ ሙቀት እና በሴራ ኔቫዳ የሚገኘውን የማሞት ተራራ የአየር ሁኔታን ያጠቃልላል። ካሊፎርኒያ በጣም ሀብታም እና በጣም የተለያዩ የአለም ክፍሎች አንዱ ነው, እና አንዳንድ በጣም አደገኛ የሆኑ የስነ-ምህዳር ማህበረሰቦችን ያካትታል. ካሊፎርኒያ የኒያርክቲክ ግዛት አካል ነው እና በርካታ የምድር አከባቢዎችን ይሸፍናል። የካሊፎርኒያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሥር የሰደዱ ዝርያዎች እንደ ካታሊና አይረንዉድ (ሊዮኖታምነስ ፍሎሪቡንደስ) ያሉ በሌሎች ቦታዎች የሞቱትን ቅርሶችን ያጠቃልላል። ሌሎች ብዙ ህመሞች የሚመነጩት በልዩነት ወይም በተለዋዋጭ ጨረሮች ሲሆን በዚህም በርካታ ዝርያዎች ከአንድ የጋራ ቅድመ አያቶች የሚፈልቁበት እንደ ካሊፎርኒያ ሊልካ (ሴአኖተስ) ካሉ የተለያዩ የስነምህዳር ሁኔታዎች ተጠቃሚ ለመሆን ነው። ብዙ የካሊፎርኒያ ሥር የሰደዱ ዜጎች አደጋ ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የከተማ መስፋፋት፣ ቁጥቋጦ፣ ከመጠን በላይ ግጦሽ እና ልዩ የሆኑ ዝርያዎችን ማስተዋወቅ መኖሪያቸውን ስለነካቸው። ዕፅዋት እና እንስሳት ካሊፎርኒያ በእጽዋት ስብስብ ውስጥ በርካታ ልዕለ ሃብቶችን ትኮራለች፡ ትላልቆቹ ዛፎች፣ ረጃጅም ዛፎች እና ጥንታዊ ዛፎች። የካሊፎርኒያ ተወላጅ ሣሮች ለብዙ ዓመታት እፅዋት ናቸው። ከአውሮፓ ግንኙነት በኋላ እነዚህ በአጠቃላይ በአውሮፓ ዓመታዊ የሣር ዝርያዎች ወራሪ ዝርያዎች ተተኩ; እና፣ በዘመናችን፣ የካሊፎርኒያ ኮረብታዎች በበጋ ወርቃማ-ቡናማ ይሆናሉ። ካሊፎርኒያ ከፍተኛ የአየር ንብረት እና የመሬት አቀማመጥ ስላላት፣ ግዛቱ የታችኛው የሶኖራን በረሃ የሆኑ ስድስት የሕይወት ዞኖች አሉት። የላይኛው ሶኖራን (የእግር ተራራማ ክልሎች እና አንዳንድ የባህር ዳርቻዎች), ሽግግር (የባህር ዳርቻ አካባቢዎች እና እርጥበት ሰሜናዊ ምስራቅ ክልሎች); እና የካናዳ፣ የሃድሶኒያ እና የአርክቲክ ዞኖች፣ የስቴቱን ከፍተኛ ከፍታዎች ያካተቱ ናቸው። በኢያሱ ዛፍ (የዩካ ብሬቪፎሊያ) የጆሹዋ ዛፍ በታችኛው የሶኖራን ዞን ደረቅ የአየር ጠባይ ውስጥ ያለው የእፅዋት ሕይወት የተለያዩ የቁልቋል ፣ የሜስኪት እና የፓሎቨርዴ ተወላጅ ዝርያዎችን ይይዛል። የኢያሱ ዛፍ በሞጃቭ በረሃ ውስጥ ይገኛል። የአበባ ተክሎች ድንክ የበረሃ አደይ አበባ እና የተለያዩ አስትሮች ያካትታሉ. ፍሬሞንት ጥጥ እንጨት እና የሸለቆ ኦክ በማዕከላዊ ሸለቆ ውስጥ ይበቅላሉ። የላይኛው የሶኖራን ዞን በትናንሽ ቁጥቋጦዎች ፣ ቁጥቋጦ ዛፎች እና ቅጠላ ቅጠሎች ደኖች ተለይቶ የሚታወቀው የቻፓራል ቀበቶን ያጠቃልላል። ) በተጨማሪም በዚህ ዞን ውስጥ ከሉፒን ጋር ይበቅላሉ, ከእነዚህም ውስጥ ብዙ ዝርያዎች በአለም ላይ ከማንኛውም ቦታ ይከሰታሉ. የሽግግር ዞኑ አብዛኛው የካሊፎርኒያ ደኖች ከሬድዉድ (ሴኮያ ሴምፐርቪረንስ) እና "ትልቅ ዛፍ" ወይም ግዙፍ ሴኮያ (ሴኮያዴንድሮን ጊጋንቴየም) በምድር ላይ ካሉ እጅግ ጥንታዊ ህይወት ያላቸው ፍጥረታት መካከል (አንዳንዶች ቢያንስ 4,000 ዓመታት እንደኖሩ ይነገራል) ያካትታል። ታንባርክ ኦክ፣ ካሊፎርኒያ ላውረል፣ ስኳር ጥድ፣ ማድሮና፣ ሰፊ ቅጠል ያለው የሜፕል እና ዳግላስ- እዚህ ይበቅላሉ። የጫካው ወለል በሰይፍፈርን፣ በአልሞርሩት፣ ባረንዎርት እና ትሪሊየም ተሸፍኗል፣ እና የሃክሌቤሪ፣ አዛሊያ፣ ሽማግሌ እና የዱር ከረንት ቁጥቋጦዎች አሉ። የባህርይ የዱር አበባዎች የማሪፖሳ፣ የቱሊፕ፣ እና የነብር እና የነብር አበቦችን ያካትታሉ። የካናዳ ዞን ከፍተኛ ከፍታዎች የጄፍሪ ጥድ፣ ቀይ ጥድ እና የሎጅፖል ጥድ እንዲበቅሉ ያስችላቸዋል። ብሩሽ ቦታዎች ከዶሮ ማንዛኒታ እና ጋር በብዛት ይገኛሉ; ልዩ የሆነው የሴራ ፑፍቦል እዚህም ይገኛል። ልክ ከእንጨት መስመር በታች፣ በሁድሶኒያ ዞን፣ ነጭ ቅርፊት፣ ቀበሮ እና የብር ጥድ ይበቅላሉ። በ10,500 ጫማ (3,200 ሜትር) አካባቢ የአርክቲክ ዞን ይጀምራል፣ ዛፍ አልባ አካባቢ፣ እፅዋቱ የሴራ ፕሪምሮዝ፣ ቢጫ ኮሎምቢን፣ አልፓይን አደይ አበባ እና የአልፕስ ተወርዋሪ ኮከብን ጨምሮ በርካታ የዱር አበቦችን ያካትታል። በ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የቀይ እንጨት ጫካ ከግዛቱ ጋር የተዋወቁት የተለመዱ ተክሎች ባህር ዛፍ፣ ግራር፣ በርበሬ፣ ጄራኒየም እና ስኮትች መጥረጊያ ይገኙበታል። በፌዴራል ደረጃ በአደገኛ ሁኔታ የተከፋፈሉት የኮንትራ ኮስታ ግድግዳ አበባ፣ የአንጾኪያ ዱነስ ምሽት ፕሪምሮዝ፣ የሶላኖ ሳር፣ የሳን ክሌሜንቴ ደሴት ላርክስፑር፣ የጨው ማርሽ ወፍ ምንቃር፣ የማክዶናልድ ሮክ-ክሬስ እና የሳንታ ባርባራ ደሴት ለዘላለም ይኖራሉ። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 1997 85 የዕፅዋት ዝርያዎች እንደ ስጋት ወይም ስጋት ተዘርዝረዋል ። በታችኛው የሶኖራን ዞን በረሃማዎች ውስጥ አጥቢ እንስሳት ጃክራብቢት ፣ ካንጋሮ አይጥ ፣ ስኩዊር እና ኦፖሰም ይገኙበታል። የተለመዱ ወፎች ጉጉት፣ የመንገድ ሯጭ፣ ቁልቋል እና የተለያዩ የጭልፊት ዝርያዎች ያካትታሉ። የአከባቢው ተሳቢ ህይወት የጎን ዊንዶር እፉኝት ፣ የበረሃ ኤሊ እና የቀንድ እንቁራሪት ያጠቃልላል። የላይኛው የሶኖራን ዞን እንደ አንቴሎፕ፣ ቡናማ እግር ያለው ዉድራት እና የቀለበት-ጭራ ድመት ያሉ አጥቢ እንስሳትን ይይዛል። ለዚህ ዞን ልዩ ወፎች የካሊፎርኒያ ትሪሸር፣ ቡሽቲት እና የካሊፎርኒያ ኮንዶር ናቸው። በሽግግር ዞኑ የኮሎምቢያ ጥቁር ጭራ አጋዘን፣ ጥቁር ድቦች፣ ግራጫ ቀበሮዎች፣ ኩጋርስ፣ ቦብካት እና ሩዝቬልት ኤልክ አሉ። በዞኑ ውስጥ እንደ ጋራተር እባቦች እና ራትል እባቦች ያሉ ተሳቢዎች ይኖራሉ። በተጨማሪም እንደ የውሃ ቡችላ እና ቀይ እንጨት ሳላማንደር ያሉ አምፊቢያን በጣም የተለመዱ ናቸው። እንደ ኪንግፊሽ፣ ቺካዲ፣ ቱዊ እና ሃሚንግበርድ ያሉ ወፎች እዚህም ይበቅላሉ። የካናዳ ዞን አጥቢ እንስሳት ተራራ ዊዝል፣ የበረዶ ጫማ ጥንቸል እና በርካታ የቺፕመንክስ ዝርያዎችን ያጠቃልላሉ። ጎልተው የሚታዩ ወፎች ሰማያዊ ፊት ለፊት ያለው ጄይ፣ ተራራ ቺካዲ፣ ሄርሚት ትሮሽ፣ አሜሪካዊ ዲፐር እና የ ያካትታሉ። አንድ ሰው ወደ ሁድሶኒያ ዞን ሲወጣ፣ ወፎች እየጠበቡ ይሄዳሉ። ግራጫ ዘውድ ያለው ሮዝ ፊንች የከፍተኛው አርክቲክ ክልል ብቸኛ ወፍ ቢሆንም እንደ አና ሃሚንግበርድ እና ክላርክ ኑትክራከር ያሉ ሌሎች የአእዋፍ ዝርያዎች። ትልቅ ቀንድ በግ. ከኤፕሪል 2003 ጀምሮ፣ የቢግሆርን በግ በዩኤስ አሳ እና የዱር አራዊት አገልግሎት አደጋ ላይ ተዘርዝሯል። በተለያዩ ዞኖች የሚገኙት እንስሳት በቅሎ ሚዳቋ፣ ኮዮት፣ የተራራ አንበሳ፣ ሰሜናዊ ብልጭልጭ እና በርካታ የጭልፊት እና ድንቢጥ ዝርያዎች ናቸው። በሞሮ ቤይ ፣ ካሊፎርኒያ የባህር ኦተር የካሊፎርኒያ የውሃ ህይወት ከስቴቱ ተራራማ ሀይቆች እና ጅረቶች እስከ አለታማው የፓሲፊክ የባህር ዳርቻ ድረስ ያድጋል። ብዙ የዓሣ ዝርያዎች ይገኛሉ, ከነሱ መካከል ቀስተ ደመና, ይሂዱ አዶ ቦታዎች ወርቃማው በር ድልድይ የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ እና የፓሲፊክ ውቅያኖስን የሚያገናኝ አንድ ማይል ስፋት ያለው (1.6 ኪሜ) ወርቃማ በርን የሚሸፍን የእገዳ ድልድይ ነው። መዋቅሩ የዩኤስ ከተማን ሳን ፍራንሲስኮ፣ ካሊፎርኒያ - የሳን ፍራንሲስኮ ባሕረ ገብ መሬት ሰሜናዊ ጫፍ ወደ ማሪን ካውንቲ ያገናኛል፣ ሁለቱንም የዩኤስ መስመር 101 እና የካሊፎርኒያ ግዛት መስመር 1ን በባህር ዳርቻው ላይ ያቋርጣል። በተጨማሪም የእግረኛ እና የብስክሌት ትራፊክን ያካሂዳል፣ እና የአሜሪካ የብስክሌት መስመር 95 አካል ሆኖ ተወስኗል። በአሜሪካ የሲቪል መሐንዲሶች ማኅበር የዘመናዊው ዓለም ድንቆች አንዱ ሆኖ በመታወቁ፣ ድልድዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁ የሳን ፍራንሲስኮ ምልክቶች አንዱ ነው። እና ካሊፎርኒያ. መጀመሪያ የተነደፈው በኢንጂነር ጆሴፍ ስትራውስ በ1917 ነው። የ ፍሮምመር የጉዞ መመሪያ ወርቃማው በር ድልድይ እንደ "ምናልባት በጣም ቆንጆ, በእርግጠኝነት በጣም ፎቶግራፍ, በዓለም ላይ ድልድይ" በማለት ይገልጻል. እ.ኤ.አ. በ 1937 በተከፈተ ጊዜ ፣ ​​4,200 ጫማ (1,280 ሜትር) እና አጠቃላይ 746 ጫማ (227 ሜትር) ቁመት ያለው ፣ በዓለም ላይ ካሉት ረጅሙ እና ረጅሙ ተንጠልጣይ ድልድይ ነበር።ድልድዩ እጅግ አስደናቂ ከሆኑት የአሜሪካ አርክቴክቶች አንዱ ሆኖ ለማየት በየዓመቱ በሚሊዮኖች ይጎበኛል። የሆሊዉድ ምልክት (በመጀመሪያ የሆሊዉድላንድ ምልክት) የሆሊዉድ፣ ሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያን የሚመለከት የአሜሪካ ምልክት እና የባህል አዶ ነው። በሳንታ ሞኒካ ተራሮች በ ካንየን አካባቢ በሚገኘው በሊ ተራራ ላይ ይገኛል። ሆሊውድ የሚለውን ቃል በ45 ጫማ (13.7 ሜትር) ከፍታ ባላቸው ነጭ ካፒታል ሆሄያት እና 350 ጫማ (106.7 ሜትር) ርዝመት ያለው ሲሆን በመጀመሪያ የተፈጠረው በ1923 ለአካባቢው የሪል ስቴት ልማት ጊዜያዊ ማስታወቂያ ነው፣ ነገር ግን ምልክቱ እየጨመረ በመምጣቱ ተትቷል እና በ 1978 ይበልጥ ዘላቂ በሆነ የብረት-ብረት መዋቅር ተተክቷል። በሁለቱም በካሊፎርኒያ እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም ታዋቂ ከሆኑት ምልክቶች መካከል ምልክቱ በታዋቂው ባህል ውስጥ በተለይም በሆሊውድ ውስጥ ወይም በዙሪያው ለተዘጋጁ ፊልሞች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ቀረጻዎችን በማቋቋም ደጋግሞ ይታያል ። ተመሳሳይ ዘይቤ ምልክቶች, ነገር ግን የተለያዩ ቃላትን አጻጻፍ, በተደጋጋሚ እንደ ፓሮዲዎች ይታያሉ. የሆሊዉድ ንግድ ምክር ቤት ለሆሊዉድ ምልክት የንግድ ምልክት መብቶችን ይይዛል። በሎስ አንጀለስ ተፋሰስ ውስጥ ካሉት ብዙ ቦታዎች በመታየቱ እና በመታየቱ ምክንያት ምልክቱ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ ተደጋጋሚ የቀልድ እና የብልሽት ኢላማ ነው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጥፋትን ለመከላከል የደህንነት ስርዓት መዘርጋትን ጨምሮ እድሳት ተካሂዷል። ምልክቱ የሚጠበቀው እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሆሊዉድ ምልክት ትረስት ሲሆን ቦታው እና በዙሪያው ያለው መሬት የ ፓርክ አካል ነው። ጎብኚዎች ከብሮንሰን ካንየን መግቢያ ወደ ግሪፍት ፓርክ ወይም ከግሪፍት ኦብዘርቫቶሪ ወደ ምልክቱ መሄድ ይችላሉ። ከግሪፍዝ ፓርክ ውጭ ባለው የሆሊዉድ ሐይቅ አቅራቢያ የእግረኛ መንገድ አለ ፣ እና ምንም እንኳን በራሱ የመዳረሻ ነጥብ ባይሆንም ፣ ከመሄጃው አጠገብ ባለው የሆሊውድ ፓርክ አካባቢ ታዋቂ የሆነ የእይታ ቪስታ ነጥብ አለ። ቢግ ድብ ሀይቅ በጂኦፊዚካዊ መልኩ በሰሜን እና በደቡብ የባህር ዳርቻ ይገለጻል። ትልቅ ድብ ሳውዝ ሾርን ተከትሎ ወደ ቢግ ድብ ሸለቆው እንደ ሀይዌይ 18 (ከምዕራብ አቅጣጫ የሚቀርበው የአለም ሀይዌይ ሪም ተብሎ የሚጠራው) ወደ ትልቁ ድብ ሸለቆ ይመራል። በምስራቅ በፓፖዝ ቤይ፣ በቦልደር ቤይ እና በሜትካልፍ ቤይ በኩል ይነፍሳል፣ ከዚያም በምስራቅ ወደ ቢግ ድብ ሀይቅ ከተማ ያመራል። መንደር በተባለ ቦታ፣ መንገዱ ወደ ሀይቁ ታጥቦ ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ወደ ሙንሪጅ፣ በበረዶ ሰሚት እና በድብ ማውንቴን የበረዶ ሸርተቴ ሪዞርቶች እና ስታንፊልድ ኩቶፍ፣ ከሀይቁ ምሥራቃዊ ጫፍ አጠገብ የሚገኝ መሄጃ መንገድ። ከዚያም በምስራቅ ወደ ቢግ ድብ ከተማ ይቀጥላል፣ እሱም ስሙ ቢሆንም ያልተዋሃደ ማህበረሰብ ነው። ድብ ክሪክ እና ሳይቤሪያ ክሪክ ወደ ሀይቁ ይፈስሳል እና ድብ ክሪክ ከሀይቁ ይወጣል፣ ወደ 9 ማይል (14 ኪሜ) በደቡብ ምዕራብ ወደ ሳንታ አና ወንዝ ይጓዛል።
14806
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8D%8D%E1%88%AC%E1%8B%B5%20%E1%8A%A2%E1%88%8D%E1%8C%8D
አልፍሬድ ኢልግ
ቢትወደድ አልፍሬድ ኢልግበዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ኑሮውን ኢትዮጵያ ውስጥ የመሠረተ፤ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነበር። ኢልግ በምሕንድስና ሙያው ባቡር እና የቧንቧ ውሐ ለአገራችን ካስተዋወቃቸው ብዙ ዘመናዊ የሥልጣኔ መስመሮች ሁለቱ ሲሆኑ በንጉሠ ነገሥቱ ፊት ታላቅ ታማኝነትን በማፍራቱ የዘውድ አማካሪ እና የአገሪቱን የውጭ ጉዳይ እስከመምራትም የበቃ ሰው ነበር። ቢትወደድ ኢልግ በዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ ሚና ከተጫወቱ አውሮፓውያን መሃል ባገሪቱ ባሳለፋቸው ሃያ ሰባት ዓመታት እና ባስቀመጣቸው የልማት አሻራዎቹ የታሪክ ሥፍራው በጣም የጎላ ሆኖ እናገኘዋለን። ኢልግ በስዊትዘርላንድ፣ ፍራውንፌልድ በሚባል ከዙሪክ ከተማ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ በሚገኝ ሥፍራ በ መጋቢት ወር ፲፰፻፵፮ ዓ/ም ተወልዶ በስድሳ ሁለት ዓመቱ የገና ዕለት (ታሕሣሥ ፳፱ ቀን) ፲፱፻፰ ዓ/ም ዙሪክ ላይ በልብ ምታት ምክንያት አረፈ። ወደ ኢትዮጵያ መግባት ታዋቂው የታሪክ ምሁር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ዳግማዊ ምኒልክ ገና በልጅነታቸው የዓፄ ተዎድሮስ እስረኛ በነበሩ ጊዜ ቴዎድሮስ አጠገባቸው የነበሩትን አውሮፓዊ ወንጌላያን መድፍና መሣሪያዎች እንዲሠሩላቸው ማግባባታቸውን ልብ አድርገው ነበርና የሸዋ ንጉሥ ሲሆኑ በ ኤደን ላይ የነበረ አንድ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነጋዴ ምሕንድስና የሚያውቁ አውሮፓውያን ባለሙያዎችን እንዲፈልግላቸው ጠይቀውት ነበር ይላል። ኢልግ እና ሁለት የአገሩ ሰዎች በ፲፰፻፸ ዓ/ም አካባቢ ጉዞዋቸውን ወደኢትዮጵያ አምርተው ሸዋ ሲገቡ ንጉሥ ምኒልክ መጫሚያ እንዲሠራላቸው ያዙትና ሠርቶ ባበረከተላቸውም መጫሚያ እጅግ እንደተደሰቱ ይነገራል። በሌላ ዘገባ ደግሞ ንጉሡ ኢልግን ጠመንጃ እንዲሠራላቸው አዘዙት። ኢልግ ጠመንጃ ለመሥራት ሙያ እንደሌለውና ከውጭ የሚመጣ መሣሪያ እሱ ከሚሠራው እጅግ የላቀ እንደሚሆን ቢያስረዳም፤ ምኒልክ ኃሳባቸውን የማይለውጡ ሆኑ። እሱም እንደተጠየቀው የሙከራውን ውጤት ሲያሳቸው ንጉሡ ተደስተው ይሄንኑ ጠመንጃ በግምጃ ቤታቸው የክብር ቦታ ሰጡት። ያም ሆነ ይህ ኢልግ በንጉሡ በኩል ዘለቄታ የነበረው የበጎ አስተያየትን እንዳተረፈ ግልጽ ነው። ወዲያው በምሕንድስና ሥራ በደሞዘኝነት ቀጥረውት በየወሩ ሰባት ወይም ስምንት ፓውንድ በጠገራ ብር ይከፍሉት እንደነበር ፓንክኸርስት ዘግቧል። ኢልግ ከሠራቸው አንዱ አዋሽ ወንዝ ላይ ያቆመው ድልድይ ነው። ስለዚህ ድልድይ ሥራ ኢልግ ሲጽፍ፤ የመጀመሪያው የድልድይ ሥራ እንደነበረና የድልድዩ ቋሚዎች በሰው ሸክም አሥራ አምስት ኪሎ ሜትር ተጉዘው እንደመጡ ይተርክና ሥራውን በሐሩር እና በዶፍ እንዲሁም በማታ የዱር አራዊትን በመቋቋም እራሱ ድንጋይ እየጠረበ፣ ምስማር፣ ችንካር እና ብሎን እያቀለጠ እየቀጠቀጠ እንደሠራው ይነግረናል። ምኒልክ በሸዋ ንጉሥ ከሆኑ በኋላ ሐዲድ አዘርግተው ባቡር ለማስገባት አሰቡ። ይህም ሀሳባቸው እንዲፈቀድላቸው የበላያቸውን ንጉሠ ነገሥቱን አጤ ዮሐንስን ፈቃድ ጠየቁ። በአጤ ዮሐንስ አካባቢ የነበሩ መኳንንቶች መክረው ምኒልክ ከግዛታቸው ከሸዋ ውጭ ሐዲድ ለመዘርጋት እንደማይችሉ ተነገራቸው። በሳቸው መቸኮልና መጓጓት ምክንያት አልፍሬድ ኢልግ በሥራና በሀሳብ ተጠምዶ እንደነበር ወዲያውም ለጃንሆይ ምኒልክ የሞዴል ባቡር ተጎታች ጋሪዎችን እየጎተተ በሐዲድ ላይ ሲሄድ የሚያሳይ ሠርቶ ሲያሳያቸው በጣም እንደተደሰቱ ጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፋቸው ዘግበዋል። ከዓፄ ዮሐንስ ሞት በኋላ ምኒልክ የንጉሠ ነግሥትነትን ዘውድ በጥቅምት ወር ጭነው ወዲያው በኅዳር ወር ላይ የምድር ባቡርን ሥራ አንቀሳቅሰዋል። ለዚህም ኢልግ ከማንኛውም ኩባንያ ጋር ተዋውሎ ሐዲዱን ለማሠራት የሚችልበትን ፈቃድና የሚዋዋልበትን የውል ዓይነት መጋቢት ፩ ቀን ፲፰፻፹፮ ዓ/ም አስጽፈው በማህተማቸው አትመው ሰጡት። ኢልግም ፓሪስ ከተማ ላይ ቢሮ ከፍቶ ለሥራው የሚያስፈልገውን መዋእለ ነዋይ፤ ሥራውን የሚኮናተሩ ድርጅቶችን እና ሌላም ጥናቶችን ማቀናበር ጀመረ። የዚህ የምድር ባቡር መሥመር ከጂቡቲ ወደብ ተነስቶ አዲስ አበባ ድረስ ፯፻፹፬ ኪሎ ሜትር ሲሆን ሥራው በ፲፰፻፺ ዓ/ም ተጀምሮ ከሀያ ዓመታት በኋላ በ ፲፱፱፻፲ ዓ/ም ተገባደደ። መቸም የኃሳቡ ጸንሳሽ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክም ሆኑ ሕልማቸውን ዕውን በማድረግ ብዙ አስተዋጽዖ ያስመዘገበው ኢልግም ፍጻሜውን ባያዩትም በኢትዮጵያ የምድር ባቡርን ስናስብ የነዚህ የሁለቱ ሰዎች ትዝታ በታሪክ ተመዝግቦ ይኖራል። ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መጋቢት 10 ቀን 1887 ዓ/ም ለስዊስ መንግሥት ሪፑብሊክ ፕሬዚዳንት ከጻፉት ደብዳቤ። “ሙሴ ኢልግን እጅግ ያገለገለኝ የኔ መሐንዲስ ለዚህ ለፖስታ ማኅበር ለመግባት የሚያስፈልገውን ጉዳይ ሁሉ ለመፈጸም ሙኡ ሥልጣን ሰጥቸዋለሁ።” ዳግማዊ ምኒልክ በመንግሥታቸው ስርዓትን ለማስገባት፤ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ “ክርስቲያን ሕዝብ” ጋር እንዲለማመድ እና በዋናነት ግን በ[[፲፰፻፹፭ ዓ/ም ለአድዋ ጦርነት መንስዔ የሆነውን የውጫሌ ውል ካፈረሱ በኋላ እንደልባቸው ከውጭው ዓለም ጋር ያለኢጣልያ ጣልቃ ገብነት መገናኛ መንገድ አስበው የፖስታ ስርዓትን ሲመሠርቱ በጊዜው የፖስታ ማኅበር ዋና መሥሪያ ቤት በስዊስ ከተማ በርን ላይ ነበር። ንጉሠ ነገሥቱ የፖስታ ድርጅት ከተቋቋመ በኋላ ወደአገር ውጭ ከጻፏቸው ደብዳቤዎች አንዱ ሐምሌ 13 ቀን 1887 ዓ/ም ኢልግ ወደአገሩ ሄዶ በነበረበት ጊዜ ለሱ የጻፉት ይጠቀሳል። “ፖስታ ማበጀታችን እንኳን ያንተ የወዳጃችን ደብዳቤና የማንም ነጋዴ ደብዳቤ ሁሉ እንዲመላለስበት ነበር። ያንተ ደብዳቤ መጥፋቱ ፖስታ ለምን ተደላደለ ብለህ አኩርፈህ ይሆን ወይስ የምድር ባቡር እስከ አዲስ አበባ ድረስ እስቲበጅ መጠበቅህ ይሆን? ያለዚያ ያንተን ደብዳቤ የሚውጥ አውሬ ከመንገድ ላይ እንዳለ ቁርጡን አስታውቀኝ።….” ይላል። የኢልግ መልስ ምን እንደነበር ባናውቅም፣ ምኒልክ ግን የቱን ያህል ናፍቀውት እንደነበር እንገነዘባለን። የቤተ መንግሥት እነጻ የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ዋና ከተማቸውን ከአንኮበር ወደ እንጦጦ ሲያዛውሩ መጀመሪያ የሠፈሩት በድንኳን ነበር። ወዲያ መሐንዲሳቸው አልፍሬድ ኢልግ አዲስ ቤተ መንግሥት እንዲያሠራላቸው በሰጡት ትዕዛዝ መሠረት፣ አሁን ድረስ ቆሞ በቤተ ቅርሳ ቅርስነት የሚያገለግለውን ሕንጻ አሠራላቸው። ቤተ መንግሥቱ ከአንኮበሩ ቤተ መንግሥት ያነሰ እና በዚያ ጊዜ የነበሩትን ቤተ መንግሥቶች ያህል ስፋት የለውም በሚል በጊዜው ነቀፋ ተሰንዝሮበት ነበር። ሆኖም ምኒልክ የንጉሠ ነገሥትነቱን ሥልጣን እስከጨበጡ ጊዜ ድረስ ተገልግለውበታል። አንዳንዴም ወደሰሜን ሲጓዙ ወይም እንጦጦ ማርያምን ሊሳለሙ ሲሄዱ ያርፉበት እንደነበር ይታወቃል። እሳቸውም ከሞቱ በኋላ እቴጌ ጣይቱ እስከ ዕድሜያቸው መጨረሻ ድረስ በግዞት ኖረውበታል። አዲስ አበባም የሚገኘው “ታላቁ” ወይም “የምኒልክ ቤተ መንግሥት” በ፲፰፻፺ ዓ/ም ላይ መታነጽ ሲጀምር ኢልግ በምሕንድስናው ሥራ ላይ ብዙ ተሳትፎ እንደነበረው ተጽፏል። በጊዜው ከተማዋን ትጎበኝ የነበረች፣ ወይዘሮ ፒስ የምትባል እንግሊዛዊት “(በቤተ መንግሥቱ) ብዙ (የስዊስ ባሕር ምስል እና የዊሊያም ቴል ጸሎት ቤት) ስዊሳዊ ተጽእኖዎች እንደተገነዘበች ጽፋለች ይላሉ ሪቻርድ ፓንክኸርስት . የቧንቧ ውሃ “አዲስ አበባ ከተማ ከተመሠረተችና የነዋሪዋ ብዛት እየጨመረ ከሄደ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የውሃ እጥረት እያስጨገረ ሄደ።….ዓፄ ምኒልክም የውጭ አገር አማካሪዎቻቸው በፈረንጅ አገር ውሃ በቧንቧ እየተጠለፈ እንዴት አድርጎ ከቤት ድረስ እንደሚመጣ ካስረዷቸው በኋላ ያ ቧንቧ የተባለው ሥራ እንዲሠራ ዋና አማካሪያቸውንና መሐንዲሳቸውን ሙሴ ኢልግን አዘዙት።” አቶ ጳውሎስ ስለዚህ ሥራ በሰፊው ሲያጫውቱን ሥራው በ፲፰፻፹፮ ዓ/ም እንደተጀመረና ለቧንቧ መግዣ ሰባት ሺ ማርያ ጠሬዛ ብር እንደሰጡ፤ ውሃው ከእንጦጦ ኪዳነ ምኅረት ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ተጠልፎ ከቤተ መንግሥቱ እንደገባ ይነግሩናል። በዘመኑም “እንዲህ ያለ ንጉሥ የንጉሥ ቂናጣ ውሃ በመዘውር ሰገነት አወጣ አሁን ከዚህ ወዲያ ምን ጥበብ ሊመጣ” ተብሎ ተገጠመ ይባላል። የቤተ መንግሥቱ የቧንቧ ውሃ ከተገጠመ በኋላ ምኒልክ አዲስ አበባ ከተማ በሙሉ እንዲዳረስ የውሃ ቧንቧ አስገዝተው ቧንቧው ከጂቡቲ እስከ ድሬ ዳዋ በምድር ባቡር፣ እስከ አዲስ አበባ ደግሞ በሰው ሸክም እንዲመጣ አዘዙ። ሆኖም እሳቸው ያሠሩት የቧንቧ ውሃ እምብዛም ሳይስፋፋ እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ቆየ። ሆኖም በዘመኑ የምኒልክ እንግዳ ሆኖ ኢትዮጵያን የጎበኘው አሜሪካዊው ዊሊያም ኤሊስ በምኒልክ አዳራሽ “ለኔ ክብር በተዘጋጀ ሰባት ሺ ሰዎች በተጋበዙበት ግብር ላይ፣ ጠጅ የሚባለውን መጠጥ በግብር ቤቱ ዙሪያውን በተገጠመ ቧንቧ የፈለገው ሰው እየተነሳ ከቧንቧው ይቀዳል።” ሲል ተቀድቷል። የዘውድ አማካሪና የመንግሥት አደራዳሪ ዳግማዊ ምኒልክ ኢልግን የውጭ ዜጋም ቢሆን እንኳ ያከብሩትና ያምኑትም ነበር። ትውልድ አገሩ ስዊስ የቅኝ ግዛት ምኞት የሌላትና ትንሽ፣ የ ባሕር ወደብ የለሽ እና ከሌላ አውሮፓዊ ኃያል መንግሥታት ጋር ያልተሻረከች መሆኗም የኢልግን ታማኘት ሳያጠናክረው አይቀርም። ኢልግም በበኩሉ “እንደአባቴ እወዳቸዋለሁ” ያላቸውን ምኒልክን ለሀያ ዓመታት በታማኝነት አገልግሏል። ኢልግ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ወደ ትግራይ እና ዝዋይ የመሳሰሉ ቦታዎች ተጉዟል። እንዲሁም ወድጣልያን አገር ተጉዞ ከሚንስትሮቻቸው ጋር ከተወያየ በኋላ ሲመለስ ኢጣልያ ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ አሳብ እንዳላት ዳግማዊ ምኒልክን አስጠንቅቋቸዋል። ከጦርነቱም በኋላ የአድዋ ድልም ያስከተለውን የድርድር () መስፋፋት እንዲያስተዳድር እና የአገሪቷን የውጭ ጉዳይ እንዲይስፋፋ ባለሙሉ ሥልጣን አደረጉት። ንጉሠ ነገሥቱ ኢልግን ሲሾሙት አብረውም የቢትወደድን ማዕርግ ሰጡት። በዚህ ሃላፊነት ሥራው ንጉሠ ነገሥቱን ወክሎ የውጭ አደራዳሪዎችን ያነጋግራል፣ ከኃያላን መንግሥታትም ጋር ይጻጻፋል። ሰውዬው ከአማርኛ ሌላ በጀርመንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጣልያንኛና እንግሊዝኛ ቋንቋዎች የሠለጠነ ስለነበር ለዚህ ሥራ ብቃት የነበረው ሰው ነበር። ከንጉሠ ነገሥቱም ሌላ ከብዙ ኢትዮጵያውያን መሳፍንት፣ መኳንንትና ሹማምንትም ጋር ይጻጻፍ እንደነበር ተዘግቧል። ከነኚህም መሃል እቴጌ ጣይቱ፣ የጎጃም ንጉሥ ተክለሃይማኖት፣ የሐረርጌው ገዥ ልዑል ራስ መኮንን፣ የጅማው አባ ጅፋር እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ይገኙበታል። ከአድዋ ድል በኋላ በኢጣልያ እና ኢትዮጵያ መሃል ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፹፱ የተፈረመውን የዕርቅ ውል፤ ከብሪታንያ እና ከፈረንሳይ መንግሥታት ጋር በመጋቢት ወር የተፈረሙትን ውሎች እንዲሁም ከጀርመን መንግሥት እና ከኦቶማን ንጉዛት መንግሥት ጋር የተፈረሙ ውሎችን በማዘጋጀትም ሆነ ማዋዋል ድረስ ኢልግ ሙሉ ተሳትፎ እንደነበረው ታሪክ ይዘግባል። ወደመጨረሻው ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱም ጤናቸው እየደከመ መጣ። በቤተ መንግሥቱም እሱን የሚመቀኙት ሰዎች በዙ። ከሁሉም ግን በየካቲት ወር ፲፰፻፺፯ ዓ/ም የጀርመን ልዑካንን የመራው ፍሬድሪክ ሮሰን የተባለው ጀርመናዊ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በጀርመን መንግሥት መሃል ብዙ ውሎችን ከተፈራረመ በኋላ በቤተ መንግሥቱ የኢልግ ተሰሚነት እየመነመነ ሄዶ በ፲፱፻ ዓ/ም ሥራውን ለቆ ወደትውልድ አገሩ ተመለሰ። ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ በእሪ በከንቱ ሠፈር ያለው መኖሪያ ቤቱ የመጀመሪያው ዘመናዊ ትምህርት ቤት (የአሁኑ ዳግማዊ ምኒልክ) በ፲፱፻፩ ዓ/ም ተከፈተበት። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ትምህርት ቤቱ አሁን አራት ኪሎ ወዳለበት ሥፍራ ተዛወረ። አልፍሬድ ኢልግም በተወለደ በስድሳ ሁለት ዓመቱ የገና ዕለት (ታሕሣሥ ፳፱ ቀን) ፲፱፻፰ ዓ/ም ዙሪክ ላይ በልብ ምታት ምክንያት አረፈ። ዋቢ ምንጮች ጳውሎስ ኞኞ፣ “አጤ ምኒልክ”፣ (የካቲት [[፲፱፻፹፬ ዓ/ም) የኢትዮጵያ ታሪክ
35758
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%20%E1%8A%A4%E1%88%8D%20%E1%88%B2%20%E1%8B%91%E1%8B%B0%E1%89%B5
አር ኤል ሲ ዑደት
አር ኤል ሲ (አልሲ) ዑደት እሚባለው እንቅፋት (ሬዚዝስተር)ን፣ አቃቤን(ካፓሲተር) እና እቃቤን(ኢንዳክተር) ያቀፈ የኤሌክትሪክ ዑደትን ነው። እኒህ የኤሌክትሪክ አባላቶች በትይዩ ወይንም በቅጥልጥል ተያይዘው ሊገኙ ይችላሉ። ይህ ዑደት እጅግ ብዙ ጥቅም ያለውና በብዙ የኤሌክትሮኒክ ቁሳቁሶች ውስጥ ሰርጾ የሚገኝ ነው። አንድ የአልሲ ዑደት በርሱ ትይዩ የሆነ ድግግም (ፍሪኪዮንሲ) ያለው መልዕክት (ሲግናል) ሲያጋጥመው ከርሱ ጋር አብሮ ስለሚከንፍ፣ በራዲዮን ውስጥ ጣቢያ ለመቀየር ያገልገላል። እንዲሁም ዥዋዥዌ የሚጫወቱ የኤሌክትሪክ ዑደቶችን ለመፍጠር በጣም ጠቃሚ ነው። በተረፈ የአልሲ ዑደት የተለያየ ክፍሎች በውስጣቸው ለሚያልፍ ድግግም ኤሌክትሪክ የተለያየ ጸባይ ያሳያሉ። ለምሳሌ ኢንዳክተር ከፍተኛ ድግግም ሞገዶችን አሳልፎ ዝቅተኛ ድግግም ሞገዶችን ሲገድል፣ ካፓሲተር በተራው ከፍተኛ ሞገዶችን ገድሎ ዝቅተኞችን ያሳልፋል። ስለሆነም በቴፕ ስፒከር ውስጥ ጎርናና ድምጽን ወይንም የቀጠነ ድምጽን ለመምረጥ ያገለግላል። ቅጥልጥል አልሲ ዑደት ይህን ዑደት የሚገዛው የለውጥ እኩልዮሽ ከየኪርኮች ቮልቴጅ ህግ በመነሳት ማግኘት ይቻላል። ይሄውም እያንዳንዳቸውን ቮልቴጆች ተክተን ስናስቀምጣቸውና፣ አልፎም ስናወዳድራቸው የሚከተለውን እኩልዮሽ ይሰጡናል፦ ይህን እንግዲህ ከሁለተኛ ደረጃ የውድድር እኩልዮሽ ጋር ተመሳሳይነት አለው። ስለሆነም ከሁለተኛ ደርጃ ውድድር እኩልዮሽ አጠቃላይ ጠባያዊ ቀመር ጋር እንዲህ ማመሳስል ይቻላል፦ እዚህ ላይ እና በማዕዘናዊ ድግግሞሽ መስፈርት ነው የተመጡት። -- ኔፐር ድግግሞሽ ተብሎ ሲታወቅ የሚለካውም በዑደቱ ውስጥ የሚፈጠረው ዥዋዥዌ የሚቀንስበትን መጠን ነው። -- በሌላ ጠራር ዲኬይ ፍሪኩዌንሲም ይባላል። በአንጻሩ ያልተጫነ አብሮ የመክነፍ ድግግም (አንጉላር ሬዞናንስ ፍሪኮንሲ) ይባላል። የሚለካውም፣ በዑደቱ ውስጥ ሬዚዝተር (እንቅፋት) ባይኖር ዑደቱ የሚጫወተን የተፈጥሮ ዥዋዥዌ መጠን ነው። አንድ ሰው የራዲዮ ጣቢያ ሲፈልግ፣ ይህን ፍሪኮንሲ በመቀያየር ራዲዮው ከራዲዮ ጣቢያ ጋር አብሮ እንዲከንፍ በማድረግ ነው። ለተቀጣጣል አልሲ ዑደት፣ ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት ዕኩልዮሾች በማመሳሰል፣ የመበስበስ (ኔፐር) ድግግሞሹ መጠን እንዲህ ይቀመራል፦ ከፍተኛ አልፋ ያለው ዑደት በቶሎ ይሞታል፣በአንጻሩ ዝቅተኛ አልፋ ያለው ለብዙ ጊዜ ዥዋዥዌ ይጫዎታል። ሌላው ጠቃሚ ቀመር ፋክተር ሲሰኝ ከላይ እንደተገኙት ቀመሮች ከአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ የውድድር እኩልዮሽ ይመነጫል። ) ኪው ፋክተር ኪው ፋክተር ወይንም ኳሊቲ ፋክተር፣ አብረው የሚከንፉ ነገሮችን ለመለካትና ለማወዳደር በጣም ጠቃሚ የሆነ ስሌት ነው። በሚገርም ሁኔታም ብዙ ትርጓሜ አለው፣ እንዲሁም በብዙ አይነት መንገድ ሊቀመር ይችላል። ኪው ፋክተር፣ በአንድ ዑደት ውስጥ የሚገኝ የተጠራቀመ ከፍተኛ አቅም ሲካፈል በአብሮ መክነፍ ጊዜ ለሚጠፋው የእያንዳንዱ ድግግም አቅም ጋር እኩል ነው። ስለሆነም ትልቅ ኪው ያላቸው ዑደቶች በቶሎ የማይረግቡ ዥዋዥዎች ሲሆኑ፣ ትንሽ ኪው ያላቸው ደግሞ የረገቡና አቅማቸውን ይሚያባክኑ ናችው። ኪው ፋክተር፡ እንዲሁ ከላይ ከተሰጠው የውድድር እኩልዮሽ አንጻር እንዲህ ሊሰላ ይችላል፦ ትርጓሜውም፣ የአንድ ዑደት አብሮ የመክነፍ ድግግም ለዥዋዥዌ የመበስበስ ፍጥነት ሲካፈል ማለት ነው። ስለሆነም ትልቅ ሲሆን ዑደቱ ዥዋዥዌ ያካሂዳል። ትንሽ ሲሆን ደግሞ በቶሎ ይከስማል። ስለዚህ ዑደቱ ረግቧል ይባላል። በመሃል ሲሆን አንድ ጊዜ ዥው ይልና ይከስማል። ኪው ፋክተር ሌላም ትርጓሜ አለው፣ ይሄውም ከባንድ ስፋት ጋር ይገናኛል፦ አንስተኛ ያላቸው ዑደቶች ሰፊ ባንድ ሲኖራቸው፣ ትልቅ ያላቸው ባንጻሩ ባንዳቸው ጠባብ ነው። ስለሆነም ኪው ፋክተር የአንድ ኤሌክትሮኒክስ የመምረጥ ብቃቱ ጋር ቀጥተኛ ዝምድና አለው። በሌላ ጎን፣ አንድ ያልረገበ ዑደት፣ ዥዋዥዌ ሲጫዎት ከከፍተኛ መጠኑ እስከ 4% ድረስ የሚርገበገብበትን ብዛት ይለካል። በሌላ አነጋግር ከደወል ፍሪኮንሲ ጋር ይገናኛል ማለት ነው። ከላይ የተቀመጡትን ቀመሮች በመጠቀም የባንድ ስፋት እንዲህ ይሰላል የአልሲ ዑደት አላፊ ውጤት የአልሲ ዑደት አጠቃላይ አላፊ ባህርይ ከሚከተለው የውድድር እኩልዮሽ ይፈልቃል፡ የዚህ ኳድራቲክ እኩልዮሽ ሲፈታ የሚከተሉትን ዋጋዎች ይሰጣል፦ ከዚህ ተነስተን፣ የኡደቱን አጠቃላይ አላፊ ጠባይ በሚከተለው እኩልዮሽ መፍታት እንችላለን፡ ይህ እኩልዮሽ እንደ አልፋ (የመዳከም ፍጥነት) እና እንደ ኦሜጋ (የአብሮ መክነፍ ፍጥነት) ዋጋ 3 የተለያዩ ውጤቶችን ይሰጠናል። እነርሱም፣ በጣም የረገበ፣ መካከል የረገበ፣ እና በትንሹ የረገበ ናቸው። በጣም የረገበ ውጤት በጣም የረገበ ውጤት እምንለው የዑደቱ አላፊ የኤሌክትሪክ ጅረት ዥዋዥዌ ሳይጫወት የሆነ ዋጋ ላይ ከደረሰ በኋላ በዚያ ሲረጋ ነው። ይህን ለማድረግ ከሚከተሉት አንዱ ዕውነት መሆን ግድ ነው። በትንሹ የረገበ ውጤት በትንሹ የረገበ ውጤት እምንለው የዑደቱ አላፊ የኤሌክትሪክ ጅረት ጊዜ ዥዋዥዌ ከተጫወተ በኋላ ወደ አንድ ዋጋ እየረጋ ሲሄድ ነው። ይህን ለማድረግ ከሚከተሉት አንዱ ዕውነት መሆን ግድ ነው። ከላይ የተጠቀሰው የኤሌክትሪክ ጅረት ቀመር በትሪጎኖሜትሪ ህግጋት ሲሰላ የሚከተለውን የተጨመቀ ቀመር ይሰጠናል፦ ይህ ቀመር እሚያሳየው በትንሹ የረገበ ዑደት፣ እየተዳከመ የሚሄድ ጅዋጅዌ እንደሚጫዎት ነው። . የተዳከመው ዥዋዥዌ ድግግሞሽ እንዲህ ይሰላል ነው። የዥዋዥዌው መጠን የሚደክምበት ፍጥነት ሲሆን በ የተቀመረው ንሴት አጠቃላይ ዥዋዥዌው የሚከናወንብበትን ኤንቨሎፕ ያሰላል። የድግግሞሽ መጠን ቀመር ከአልፋና ከኦሜጋ-ኦ እንዲህ ይሰላል ይሄ እንግዲህ የረገበው ዑደት አብሮ-የመክነፍ ድግግም ይባላል። ወይንም የረገበ ዑደት ተፈጥሯዊ ድግግም ይባላል። ከውጭ ሆኖ ይህን ዑደት እሚገፋ ኅይል ከሌለ ዑደቱ የሚርገበገብበት ፍሪኮንሲ መጠን ነው። በአንጻሩ የአብሮ መክነፍ ድግግም (ያልረገበ ድግግም), , ከዚህ ይለያል። በመጀመሪያ ደረጃ አልሲ ዑደቱ ምንም ሬዚስተር ባይኖረው የሚርገበገብበት ድግግም ሲሆን፣ ኋላ ደግሞ፣ ምንም እንኳ ዑደቱ ውስጥ ሬዚስተር ቢገባም፣ አጠቃላይ ዑደቱን ከውጭ ሆኖ አብሮ ለማክነፍ የሚያገለግል ድግግም ነው። ማለት አንድ የተሰጠን አልሲ ዑደት ከዉጭ በሚፈልቅ ቮልቴጅ ለማክነፍ ቢፈለግ የውጭው ኃይል በ ፍሪኮንሲ ነው መርገብገብ ያለበት። መካከል የረገበ ውጤት መካከል የረገበ ውጤት እምንለው የዑደቱ አላፊ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንም ዥዋዥዌ ሳይጭወት ቶሎ ተዳክሞ የረጋ ዋጋ የሚደርስበትን ሁኔታ ነው። ይህን ለማድረግ ከሚከተሉት አንዱ ዕውነት መሆን ግድ ነው። ትይዩ አልሲ ዑደት ተጨማሪ ንባቦች (እንግሊዝኛ) ኤሌክትሪክ ዑደት
18134
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%9B%20%E1%8A%96%E1%88%AD%E1%88%BD%E1%8A%AD
አማርኛ ኖርሽክ
ቃል በቃል የሆነው ትርጉም እንዲህ ይታያል። ሀ ሐ ኅ ኀላፊነት ~ ሐላፊነት የማይወስድ ~ ኀልዮ ~ ሀብታም ~ ሀብት ~ ሐኪም ቤት ~ ሐዋርያ ~ ሐዘን ~ ሐያ ~ ኀያል ~ ኀይለኛ ~ ኀይል ~ ሐይቅ ባሕር ~ ሃዲድ ~ ኀጢአተኛ ~ ኀጢአት ~ ኀጢአት ሠራ ~ ሁከት ~ ሑዳዴ ~ ሑዳድ ~ ኅሊና ~ ሕብረ ሰማይ ~ ኅብረ ኮከብ ~ ኅብረሰብ ~ ኅብረተሰባዊነት ~ ኅብረተሰብ ~ ኅብረት ~ ኅብር ~ ሕብር ~ ህይወት ~ ህይወት ማጣት ~ ኅዳር ~ ሕግ የለሽ ~ ሆመጠጠ ~ ሆምጣጣ ~ ሆኖም ግን ~ ሖደደ ~ ለ ~ ለመሰሰ ~ ለመደበት ~ ለመጠ ~ ለማንኛውም ~ ለምጻም ~ ለሞተበት ማፅናናት ~ ለሰነ ~ ለቀለቀ ~ ለቅስ ~ ለቅሶ ~ ለበሰ ~ ለባበሰ ~ ለገመ ~ ለጎመ ~ ለጠፈ ~ ለጥ አለ ~ ሊጥ ~ ላሸቀ ~ ላሽ ~ ላይ ~ ላጠ ~ ልሙጥ ~ ልማዳዊ ~ ልምናልባቱ ~ ልሳነ ብዙ ~ ልሳነ ክልኤ ~ ልሳነ ዋህድ ~ ልሳን ~ ልቅም አረገ ~ ልባስ ~ ልብ ወለድ ~ ልብስ ~ ልብስ ሰፊ ~ ልዩ ትኩረት ~ ልግመኛ ~ ልግስና ~ ልጓም ~ ልጥ ~ ልጥፍ ~ መሃይም ~ መሃይምነት ~ መሃይምን ~ መለሰ ~ መለሰ ~ መለስተኛ ~ መለቀቅ ~ መለኮስ ~ መለያየት ~ መላስ ~ መላሸቅ ~ መላቀቅ ~ መልስ ~ መልሶ ማጥቃት ~ መልሶ ግንባታ ~ መልቀቂያ ~ መልቀቅ ~ መልከስከስ ~ መመለስ ~ መመላለሻ ~ መመሳሰል ~ መመስገን ~ መመረጥ ~ መመራመር ~ መመዝበር ~ መመጸወት ~ መማማር ~ መማዘዝ ~ መምረጥ ~ መምከር ~ መምዘዝ ~ መምጣት ~ መሞልፈጥ ~ መሞከር ~ መሰበር ~ መሰብሰብ ~ መሰናክል ~ መሰንበት ~ መሰንዘር ~ መሰንጠቅ ~ መሰንፈጥ ~ መሰከረ ~ መሰውያ ድንጋይ ~ መሰጠረ ~ መሲና ~ መሳለም ~ መሣለቅ ~ መሳሳም ~ መሣሣቅ ~ መሳሳት ~ መሳቀቅ ~ መሳቢያ ~ መሳብ ~ መሳን ~ መሳካት ~ መሤሥ ~ መስማማት ~ መስማት ~ መስበር ~ መስበቅ ~ መስበቅ ~ መስበኪያ ~ መስተጻምር ~ መስኖ ~ መስከረም ~ መስኮት ~ መስጠም ~ መሶብ ~ መረመረ ~ መረቀነ ~ መረቅ ~ መረተ ~ መረዳት ~ መረዳዳት ~ መረጠ ~ መራመድ ~ መራቆት ~ መርመስመስ ~ መርማሪ ~ መርማሪነት ~ መርቆ ከፈተ ~ መርበትበት ~ መርዳት ~ መርጠብ ~ መርጦ ~ መሮጥ ~ መሸርሞጥ ~ መሸርሸር ~ መሸፈኛ ~ መሻት ~ መሻፈድ ~ መሽተት ~ መሽናት ~ መቀመጫ ~ መቀስ ~ መቀስቀስ ~ መቀራረም ~ መቀደስ ~ መቀዳጀት ~ መቊጠር ~ መቅላት ~ መቅሠፍት ~ መቅደም ~ መቅደስ ~ መቅጠር ~ መቆናጠጥ ~ መቆንጠጥ ~ መቆየት ~ መቆጠብ ~ መቆጣጠር ~ መቋመ ~ መቋደስ ~ መቋጠር ~ መቋጠብ ~ መበልጸግ ~ መበርበር ~ መበተኛ ~ መበከል ~ መባ ~ መባረር ~ መብል ~ መብረር ~ መብረቅ ~ መቦካት ~ መቦጨቅ ~ መተብተብ ~ መተንበይ ~ መተዳደሪያ ደንብ ~ መታሸት ~ መታጀል ~ መታጠብ ~ መቸገር ~ መነኮሰ ~ መነጨቀ ~ መነጽር ~ መንቀሳቀስ ~ መንቀጥቀጥ ~ መንተባተብ ~ መንታ ምላስ ~ መንደርደሪያ ~ መንገዋለል ~ መንገዳገድ ~ መንጋ ~ መንጫጫት ~ መንጻት ~ መኖሪያ ቤት ~ መከረ ~ መከራ ~ መከራከሪያ ~ መከራከር ~ መከር ~ መከተል ~ መከታተል ~ መከነ ~ መከነፍ ~ መኪና ~ መካሄድ ~ መካነ መቃብር ~ መካነት ~ መካን ~ መካንነት ~ መክሰስ ~ መክዳት ~ መኮራመት ~ መኮራመት ~ መኮራት ~ መኮራት ~ መኮነን ~ መኳንንት ~ መወለድ ~ መወነጃጀል ~ መወንጀል ~ መወደድ ~ መወዳደር ~ መዋሸት ~ መውለድ ~ መውደቅ ~ መውደድ ~ መዘረፍ ~ መዘበረ ~ መዘዘ ~ መዘዝ ~ መዝረፍ ~ መዝገበ ቃላት ~ መዝፈን ~ መደምሰስ ~ መደስኮር ~ መደርደሪያ ~ መደብደብ ~ መዳከም ~ መድከም ~ መጃጃል ~ መገባደድ ~ መገናኘት ~ መገናኛ ~ መገደል ~ መጋደል ~ መጋደም ~ መግደል ~ መጎምዘዝ ~ መጠመጠ ~ መጠማዘዝ ~ መጠቅለያ ~ መጠበስ ~ መጠነ ~ መጠነኛ ~ መጠናከር ~ መጠን ~ መጠንቀቅ ~ መጠንቆል ~ መጠጊያ ~ መጥረቢያ ~ መጥረጊያ ~ መጥበስ ~ መጥፋት ~ መጥፎ ሽታ ~ መጦሪያ ~ መጨቆን ~ መጸወተ ~ መጸው ~ መጸዳጃ ቤት ~ መጻረር ~ መፃጉእ ~ መጻጻፍ ~ መጽሐፈ መሳፍንት ~ መጽደቅ ~ መጾም ~ መፈንከት ~ መፈፀሚያ ~ መፈፀም ~ መፍጀት ~ ሙስሊም ~ ሙስና ~ ሙሽሮች ~ ሙከራ ~ ሚስጢር ~ ሚስጥር ~ ሚጥሚጣ ~ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ~ ማኅበረሰብ ~ ማኅበራት ~ ማኅበራዊ ~ ማኅበር ~ ማኅበርተኛ ~ ማላቀቅ ~ ማመስገን ~ ማመናጨቅ ~ ማመዛዘን ~ ማማረር ~ ማማከር ~ ማምቦራጨቅ ~ ማምከን ~ ማምጣት ~ ማሠልጠን ~ ማሰማት ~ ማሰስ ~ ማሰቃየት ~ ማሰባሰብ ~ ማሰብ ~ ማሰናከል ~ ማሲንቆ ~ ማሳመን ~ ማሳሰቢያ ~ ማሳሰብ ~ ማሳሳት ~ ማሳበብ ~ ማሳካት ~ ማሳጠር ~ ማስመጣት ~ ማስማማት ~ ማስቀመጫ ~ ማስቆጠር ~ ማስበዳት ~ ማስተካከል ~ ማስታገሻነት ~ ማስቸገር ~ ማስነሳት ~ ማስናቅ ~ ማስከተል ~ ማስገር ~ ማስገንዘቢያ ~ ማስገንዘብ ~ ማስጎንጎን ~ ማስጠንቀቂያ ~ ማስጠንቀቅ ~ ማረሚያ ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረም ~ ማረቅ ~ ማረቅ ~ ማረድ ~ ማረጋገጥ ~ ማራመድ ~ ማራቅ ~ ማርቀቅ ~ ማርዳት ~ ማርጠብ ~ ማርጣ ~ ማሽተት ~ ማቃጠር ~ ማቆረቆዝ ~ ማበልጸግ ~ ማበሳጨት ~ ማበጠሪያ ~ ማባረር ~ ማባረር ~ ማባባያ ~ ማብረድ ~ ማብረድ ~ ማብረድ ~ ማብራሪያ ~ ማብራሪያ ~ ማብራሪያ ~ ማብራራት ~ ማብቂያ ~ ማቦካት ~ ማቦካት ~ ማነጻጸር ~ ማንቀሳቀስ ~ ማንጋት ~ ማንጎዳጎድ ~ ማዕረግ ~ ማዕረግ ~ ማዕበል ~ ማዕድን ~ ማከራየት ~ ማከናወን ~ ማካሄድ ~ ማካሔድ ~ ማካሄድ ~ ማካለብ ~ ማክሰኞ ~ ማኮረፍ ~ ማኮራት ~ ማወደስ ~ ማወዳደር ~ ማደሪያ ~ ማደር ~ ማዳከም ~ ማድረግ ~ ማድከም ~ ማድከም ~ ማጅራት ~ ማጅራት ገትር ~ ማገባደድ ~ ማገናኘት ~ ማገናኘት ~ ማጉመጥመጥ ~ ማጉረምረም ~ ማጎመጥመጥ ~ ማጎረምረም ~ ማጠራቀሚያ ~ ማጠብ ~ ማጠናከር ~ ማጠንጠን ~ ማጠንጠኛ ~ ማጠንጠኛ ~ ማጣሪያ ~ ማጣት ~ ማጤን ~ ማጥናት ~ ማጥፋት ~ ማጽደቅ ~ ሜካኒክ ~ ምህፃረ ቃል ~ ምላስ ~ ምላስ ~ ምላሽ ~ ምስክር ~ ምስክር ~ ምስጋና ~ ምስጋና ~ ምስጋና ~ ምስጋና የለሽ ~ ምስጋናነት ~ ምስጢር ~ ምስጢር ~ ምስጢርነት ~ ምረቃ ~ ምረጡኝ ባይ ~ ምሩቃን ~ ምራቅ ~ ምርመራ ~ ምርቃት ~ ምርቃና ~ ምርጥ ~ ምሽት ~ ምናልባት ~ ምን ቸገረኝ ~ ምዕተ ዓመት ~ ምኲራብ ~ ምክረም ~ ምክረም ~ ምክር ~ ምክር ቤት ~ ምክትል ~ ምክትል ~ ምክትል ርእሰ ብሔር ~ ምክንያቱም ~ ምክንያቱም ~ ምክንያት ~ ምዝበራ ~ ምድር ~ ምድጃ ~ ምግብ ቤት ~ ምጥ ~ ምጥን ~ ምጽዋት ~ ሞለሰሰ ~ ሞለቀቀ ~ ሞለፈጠ ~ ሞልቃቃ ~ ሞረደ ~ ሞረድ ~ ሞከረ ~ ሞዘዘ ~ ሞዛዛ ~ ሞጠሞጠ ~ ሞጥሟጣ ~ ==ሰ ሠ== ሠለጠነ ~ ሰላም አስከባሪ ~ ሰልካካነት ~ ሰመጠ ~ ሰምና ወርቅ ~ ሰባት ~ ሰነበተ ~ ሰነበጠ ~ ሰነፈ ~ ሰነፍ ~ ሰንበር ~ ሰንበት ~ ሰንበት አለ ~ ሠዓሊ ~ ሰዓት ~ ሰከረ ~ ሰካራም ~ ሰገራ ~ ሲኦል ~ ሲጋራ ~ ሳምባ ~ ሳንባ ነቀርሳ ~ ሳንቲም ~ ሣንቲም ~ ሥልጠና ~ ሥልጣን ~ ስሜተ ቢስ ~ ስሜታም ~ ስሜቴን ተወጣሁ ~ ስሜት ~ ስሜትን የሚቀስቀስ የግጥም አ ~ ሥም ማጥፋት ~ ሥራ ~ ሥራ መልቀቂያ ~ ሥርነቀል ለውጥ ~ ስቅለተ ዓርብ ~ ስቅለት ~ ስብሰባ ~ ስብከት ~ ስታዲየም ~ ሥነ ሕንፃ ~ ሥነ ሕዝብ ~ ሥነ ልሳን ~ ሥነ ልቦና ~ ሥነ መለኮት ~ ሥነ መላ ~ ሥነ መንግሥት ~ ሥነ መድኀኒት ~ ሥነ ማኅበረሰብ ~ ሥነ ምእላድ ~ ሥነ ምግባር ~ ሥነ ምጣኔ ሀብት ~ ሥነ ሥርዐት ~ ሥነ ሥርዓት ~ ሥነ ስብእ ~ ሥነ ቋንቋ ~ ሥነ ተዋልዶ ~ ሥነ አመክንዮ ~ ሥነ አእምሮ ~ ሥነ አካል ~ ሥነ ድምፅ ~ ሥነ ጠቢብ ~ ሥነ ጥበብ ~ ሥነ ጽሑፍ ~ ሥነ ፍቺ ~ ስንት ~ ስንት ጊዜ ~ ስንኝ ~ ስንዴ ~ ስንጥቅ ~ ስንፍና ~ ስእለት ~ ሥዕላዊ ~ ሥዕላዊ መግለጫ ~ ሥዕል ~ ስካር ~ ስኳር ~ ሥጋ ደዌ በሽታ ~ ረቀረቀ ~ ረብ የለሽ ~ ረከሰ ~ ረግረግ ጭቃ ~ ራስ ተነሣሽነት ~ ራስን መግደል ~ ሸምበቆ ~ ሸረመጠ ~ ሸሪክነት ~ ሸርሙጣ ~ ሸተተ ~ ሸወደ ~ ሸፋዳ ~ ሻተ ~ ሻፈደ ~ ሽል ~ ሽማገሌዎች ~ ሽምብራ ~ ሽሽት ~ ሽብር ~ ሽብርተኛ ~ ሽብርተኝነት ~ ሽታ ~ ሽቶ ~ ሽንት ~ ሽንት ቤት ~ ሽንኩርት ~ ቀለተ ~ ቀሰመ ~ ቀሰቀሰ ~ ቀሠፈ ~ ቀስ በቀስ ~ ቀስ አለ ~ ቀስት ~ ቀራረመ ~ ቀሽት ~ ቀቢፀ ተስፋ ~ ቀዘነ ~ ቀይ ሽንኩርት ~ ቀደመ ~ ቀደም ~ ቀደም ሲል ~ ቀደም ሲል የታሰበ ~ ቀደምት ~ ቀዳጅ ሐኪም ~ ቀድሞ ~ ቀዶ ጥገና ~ ቀጠለ ~ ቀጠረ ~ ቀጠሮ ~ ቀጠሮ አከበረ ~ ቀጠበ ~ ቀጠጠ ~ ቀጣሪ ~ ቀጥተኛ ~ ቀጥታ ~ ቀፈለ ~ ቁለታም ~ ቁልቁለት ~ ቁማር ~ ቁማር ተጫወተ ~ ቁምጥና ~ ቁሳቁስ ~ ቁስል ~ ቁርባን ~ ቁንጣን ~ ቁጠባ ~ ቁጢጥ አለ ~ ቁጣ ~ ቁጥር ~ ቁጥብ ~ ቁጥብነት ~ ቁጥጥር ~ ቂም ~ ቂም መነሻ ~ ቊጠረ ~ ቂጣም ~ ቃላት ~ ቃላት አጠረው ~ ቃርሚያ ~ ቄጤማ ~ ቅሌት ~ ቅመማ ቅመም ~ ቅመም ~ ቅማል ~ ቅስቀሳ ~ ቅስቅስ አለ ~ ቅብብሎሽ ~ ቅኔ ~ ቅዘን ~ ቅዱስ ቀርባን ~ ቅዳሜ ~ ቅድመ ሁኔታ ~ ቅድሚያ ~ ቅድም ~ ቅድስና ~ ቅጣት ~ ቅጣት ምላሽ ~ ቅጥ ~ ቅጥ ያጣ ~ ቅጽረ ግቢ ~ ቅጽር ~ ቆራጥ ~ ቆሽቱ አረረ ~ ቆጠበ ~ ቆጮ ~ ቋጣሪ ~ ቋጣቢ ~ በሐሰት የመሰከረ ~ በለጠ ~ በለጸገ ~ በልግ ~ በመበየድ ማገናኘት ~ በመጠኑ ~ በምስጥር የሚያዝ ~ በምስጥር የሚያዝ ሰነድ ~ በስተኋላ ~ በስተጀርባ ~ በስተግራ ~ በረሀ ~ በረሃማ ~ በረዶ ጣለ ~ በራሱ የሚተማመን ~ በራሱ የማይተማመን ~ በሸተ ~ በሽተኛ ~ በሽታ ~ በቁጠባ ~ በቁጠባ መኖር ~ በቅርብ ዓመታት ~ በቆልቲ ~ በተበተ ~ በተጓዳኝ ~ በተጨማሪም ~ በተፃራሪ ~ በትክክል ~ በአስገዳጅነት ~ በአራዳም በፋራም ~ በአንድ አከባቢ ~ በአፅንኦት ~ በእሳት መጥበስ ~ በእኔ ፋንታ እሱ ያገልገላል። ~ በእፅ ኃይል ነበዘ ~ በከተ ~ በዚህ ምክንያት ~ በዛ ያሉ አውደ ምህራን ኢትዮጵያ ውስጥ መከፈት አለባቸው በየዓመቱ ~ በያዝነው አመት ~ በድንጋይ መወገር ~ በድንጋይ መውገር ~ በድጋሚ ~ በድፍረት ~ በጣም መቆጠብ ~ በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ~ በጥንቃቄ የተመረጠ ~ በጥፋተኝነት መፍረድ ~ በጽሞና ~ ቡላ ~ ቡሽቲ ~ ቡፌ ~ ባህላዊ ተጽእኖ ~ ባህረሰላጤ ~ ባሕሪይ ~ ባሕር ~ ባሕር ማዶ ~ ባሕር ዛፍ ~ ባህርይ ~ ባለ ሥልጣናት ~ ባለ ሥልጣን ~ ባለ ሥልጣኖች ~ ባለ ዕዳ ~ ባለሀብት ~ ባለሥልጣናት ~ ባለሥልጣን ~ ባለቅኔ ~ ባለንብረት ~ ባለጸጋ ~ ባለጸጋ አገር ~ ባለፈ ባገደመ ቁጥር ~ ባለፈው ዓመት ~ ባላንጣ ~ ባልትና ~ ባልና ሚስት ~ ባልንጀራ ~ ባሰ ~ ባር ባር አለው ~ ባዶ ቃላት ~ ቤተ መቅደስ ~ ቤተ መንግሥት ~ ቤተ መጻሕፍት ~ ቤተ ሙከራ ~ ቤተ እሥራኤላዊ ~ ቤተ ክርስቲያን ~ ቤተሰብ ~ ቤተሰቦች ~ ቤት ~ ቤቶች ~ ብሔረተኝነት ~ ብሔራዊ ~ ብሔራዊ የኅዋ ምርምርና የጠፈ ~ ብሔር ክስ ~ ብሌን ~ ብልሹ ~ ብልሽት ~ ብልጽግና ~ ብርቱ ~ ብርድ ልብስ ~ ብክነት ~ ብፁዓን ~ ብፁዕነት ~ ቦታ ~ ቦዘነ ~ ተለመሰሰ ~ ተለቃለቀ ~ ተልከሰከሰ ~ ተመለሰ ~ ተመሰቃቀለ ~ ተመሰገነ ~ ተመሳሰለ ~ ተመሳሳይ ~ ተመሣሣይነት ~ ተመሳከረ ~ ተመሳጠረ ~ ተመረቀ ~ ተመረጠ ~ ተመራቂ ~ ተመዘበረ ~ ተመዛዛኝ ~ ተመጠነ ~ ተመፀወተ ~ ተመፃደቀ ~ ተመፃዳቂ ~ ተማመነ ~ ተሞጣሞጠ ~ ተሰነበጠ ~ ተሰነባበተ ~ ተሰናበተ ~ ተሣታፊ ~ ተሣታፊነት ~ ተሳከረ ~ ተሳፈረ ~ ተሳፊሪ ~ ተስተካከለ ~ ተስፈኛ ~ ተስፈኝነት ~ ተስፋ ~ ተስፋ ሰጪ ~ ተስፋ ቆረጠ ~ ተስፋ ተመናመነ ~ ተስፋ ተቆረጠ ~ ተስፋ አስቆረጠ ~ ተስፋ የሌለው ~ ተስፋ የቆረጠ ~ ተስፋ የተደረገለት ነገር ~ ተስፋፋ ~ ተረጅነት ~ ተርበተበተ ~ ተሸራሞጠ ~ ተሸራሞጠ ~ ተሸበረ ~ ተሸናፊነት ~ ተሽዋሚ ~ ተቀማጭ ሒሳብ ~ ተቀማጭነት ~ ተቀሰቀሰ ~ ተቀደመ ~ ተቀዳጀ ~ ተቀጠረ ~ ተቀጣሪ ~ ተቅማጥ ~ ተቆጠበ ~ ተቋሞች ~ ተበላሸ ~ ተበሸተ ~ ተበተበ ~ ተበተነ ~ ተበታተነ ~ ተብታባ ~ ተተበተበ ~ ተተኮረ ~ ተቸገረ ~ ተነሳሽነት ~ ተነበየ ~ ተነጻጸረ ~ ተንቀሳቀሰ ~ ተንቀሳቀስ ~ ተንቀሳቃሽ ~ ተንቆረቆረ ~ ተንቆራጠጠ ~ ተንበርካኪነት ~ ተንተባተበ ~ ተንከራተተ ~ ተንኮለኛ ~ ተንገዋለለ ~ ተከሳሽ ~ ተካሄደ ~ ተካነተ ~ ተካከለ ~ ተካፋይ ~ ተኮሰ ~ ተኳኳለች ~ ተወለደ ~ ተወልዶ ያደገው ~ ተወሰነ ~ ተወደሰ ~ ተወዳጅ ~ ተዋዋይ ~ ተውላጠ ስም ~ ተዝናና ~ ተደረገ ~ ተጃጃለ ~ ተጋደለ ~ ተጋደመ ~ ተጠላለፈ ~ ተጠመቀ ~ ተጠመጠመ ~ ተጠማዘዘ ~ ተጠራቀመ ~ ተጠራጠረ ~ ተጠርጣሪ ~ ተጠርጣሪ ግለሰብ ~ ተጠቃ ~ ተጠናቀቀ ~ ተጥለቀለቀ ~ ተጨቃጨቀ ~ ተጨቋኝ ~ ተጻረረ ~ ተፃራሪ ~ ተጻጻፈ ~ ተጽዕኖ ~ ተጽዕኖ አደረገ ~ ተጽእኖ አድራጊ ~ ተፈላጊነት ~ ተፈነከተ ~ ተፈናጠረ ~ ተፈናጣሪ ~ ተፈጸመ ~ ተፋጠጠ ~ ታላቅ መከራ ~ ታምቡር ~ ታቦት ~ ታዋቂ ~ ታዋቂነት ~ ታጀለ ~ ታጠበ ~ ታጨቀ ~ ትማስ ወርቅ ~ ትምምን ~ ትር ትር አለ ~ ትንበያ ~ ትዕቢተኛ ~ ትዕቢት ~ ትዕይንት፣ የጥበብ ሥራ ጉብኝት ዝግጅት የሥእል ሥራ አውደ ርዕይ ትኩሳት ~ ትኩረት ~ ትኩረት ሳበ ~ ትኩረት የሚስብ ~ ትኩረት የሚስብ ነገር ~ ትክል ድንጋይ ~ ትክክለኛ ~ ትክክል ~ ትክክል ያልሆነ ~ ትውልድ ~ ትውልድ ዘር ~ ትይዕንተ መስኮት ~ ትግስተኛ ~ ትግስት ~ ቸነፈር ~ ቸገረ ~ ችግር ~ ችግሮች ~ ነሰነሰ ~ ነሰነሰ ~ ነቀሰ ~ ነበየ ~ ነቢይ ~ ነባር ~ ነብር መንጋ ~ ነብያት ~ ነዳጅ ~ ነገር ግን ~ ነጠላ ጫማ ~ ነጭ ሽንኩርት ~ ነጭ ውሸት ~ ነጻነት ~ ናፍቆት ~ ንቃተ ኅሊና ~ ንግድ ~ ንጥረ ነገር ~ ንፁሃን ~ ንጽሕና ~ ንጽሕና ~ ንፅፅር ~ አኅጽሮተ ቃል ~ አለቀ ~ አለቀለቀ ~ አለቀመ ~ አለቀሰ ~ አለቀሰ ~ አለቀቀ ~ አለቀተ ~ አለቃ ~ አለቃ ~ አለቃ ~ አለቃቀሰ ~ አለቃቀሰ ~ አለቅጥ ~ አለቅጥ ~ አላመጠ ~ አላቀሰ ~ አላቀቀ ~ አላቀቀ ~ አላወላዳ እያለው ~ አልቃሽ ~ አልቃይዳ ~ አመል የለሽነት ~ አመሰገነ ~ አመሰግናለሁ ~ አመሰጠረ ~ አመሳሰለ ~ አመሸ ~ አመነታ ~ አመነዘረ ~ አመናጨቀ ~ አመኔታ ~ አመከነ ~ አመዛዘነ ~ አመዳደብ ~ አመድ ~ አመጠጠ ~ አመጣ ~ አመጣጠነ ~ ዐመፀ ~ አመፀኛ ~ ዐመፀኛ ~ ዐመፃ ~ አመፃደቀ ~ አመፅ ~ አማላጅ ~ አማረጠ ~ አማራ ~ አማርኛ ~ አማተረ ~ አማታ ~ ዐማት ~ አማካሪ ~ አማጠ ~ አማጠች ~ አማፀነ ~ አማጺ ~ አማጺያን ~ አማጽያን ~ አሜታ ~ አምባሳደር ~ አምባገነን ~ አምቦራጨቀ ~ አምታታ ~ አምደኛ ~ አሟጠጠ ~ አሠለጠነ ~ አሰሰ ~ አሰረ ~ አሰናበተ ~ አሰናከለ ~ አሰከረ ~ አሰገረ ~ አሰፈረ ~ አሳሽ ~ አሳጣ ~ አሳፈረ ~ አሳፈረ ~ አሳፋሪ ~ አስመለሰ ~ አስመሰገነ ~ አስመረቀ ~ አስመረጠ ~ አስመጣ ~ አስርተ ዓመታት ~ አስቀማጭ ~ አስቀየመ ~ አስቀያሚ ~ አስቀደመ ~ አስቀድሞ ~ አስቃሰተ ~ አስተካከለ ~ አስተካከለ ~ አስተዳደረ ~ አስተዳደር ~ አስተዳዳሪ ~ አስቸገረ ~ አስቸጋሪ ~ አስነሣ ~ አስነበበ ~ አስነጠሰ ~ አስኮረጀ ~ አስኮራጅ ~ አስገረመ ~ አስገራሚ ~ አስገዳጅ ~ አስጠነቀቀ ~ አስጠንቃቂ ~ አስጣለ ~ አስፈላጊ ~ አስፈላጊነት ~ አስፈሪ ~ አስፈራ ~ አስፈራራ ~ አስፈነጠረ ~ አስፈጸመ ~ አስፈፃሚ ~ አረማመድ ~ አረር ~ አረከሰ ~ አረደ ~ ዐረገ ~ አረገበ ~ አረጋገጠ ~ አረጋጋ ~ አራራቀ ~ አራዳ ቋንቋ ~ አራገበ ~ አራገፈ ~ አርገፈገፈ ~ አሮጊት ~ አሮጌ ~ አሯሯጠ ~ አሸረጠ ~ አሸረፈ ~ አሸበረ ~ አሸበረቀ ~ አሸባሪ ~ አሸተተ ~ አሸናፊነት ~ አሻ ~ አሻረከ ~ አሻራ ~ አሾፈ ~ አቀባበል ~ አቀንቃኝ ~ አቀጠነ ~ አቃሰተ ~ አቃጠረ ~ አቅራቢነት ~ አቅጣጫ ~ አበለፀገ ~ አበለጸገ ~ አበሰ ~ አበረ ~ አበረታ ~ አበረታታ ~ አበረከተ ~ አበረደ ~ አበረገገ ~ አበራ ~ አበሸቀ ~ አበሻ ~ አበባ ~ አበባ ጎመን ~ አበደ ~ አበጠረ ~ አባ ጨጓሬ ~ አባለ ዘር ~ አባለዘር በሽታ ~ አባል ~ አባሪ ~ አባራ ~ አባባል ~ አባት ~ አባወራዋች ~ ዐባይ ~ አቤቱታ ~ አብ ~ አብረቀረቀ ~ አብራሪ ~ አብራራ ~ አብሮ ተጫዋች ~ አብሽር ~ አብሾ ~ አብነት ~ አቦሸማኔ ~ አቧራ ~ አተላ ~ አታለለ ~ አታላይ ~ አትራፊነት ~ አቶ ~ አቸነፈ ~ አቸናፊ ~ አቻ ~ አቻ የሌለው ~ አነሳሽነት ~ አነጋ ~ አነጻጸረ ~ አንቀሳቀሰ ~ አንቀሳቀሰ ~ አንቀሳቃሽ ~ አንተን ~ አንደኛ ~ አንዳንድ ~ አንድ ~ አንድምታ ~ አንድን ስሜት መግለፅ ~ አንጃነት ~ አንፃር ~ አኖረ ~ አከባበር ~ አከከ ~ አካሄደ ~ አካሔደ ~ አካሄደ ~ አካሄድ ~ አካለበ ~ አካባቢ ~ አካባቢህን ጠብቅ -- አክሱም ~ አክሲዮን ~ አክስት ~ አኳኋነ ~ አኳኋን ~ አወደመ ~ አወደሰ ~ አወዳሽ ~ አወዳደረ ~ አዋሳ ~ አውቶቡስ ~ አውደ ምህር ~ ዐውደ ምንባብ ~ አውደ ርዕይ ~ ዐውደ ዓመት ~ አውዳሚ ~ ዐውድ ~ አውድ አደባባይ ማለት ሲሆን፣ የምክር አደባባይ ማለት ነው አውድማ ~ አዘነ ~ አዘነበለ ~ አዘጋጅ ~ አዛነፈ ~ አዜመ ~ አየደ ~ ዐይነ ኅሊና ~ አይጠ መጎጥ ~ አደመጠ ~ አደረ ~ አደቀቀ ~ አደበዘዘ ~ አደነቀ ~ አደነቋረ ~ አደነዘዘ ~ አደናቃፊነት ~ አደናገረ ~ አደከመ ~ አደዛዥ እፅ ~ አዲስ ~ አዲስ አበባ ~ አዲስ ዓመት ~ አዳብ ~ አዳነ ~ አዳወረ ~ አዳገተ ~ አዳጠ ~ አድርገዋል ~ አድበሰበሰ ~ ዐጀበ ~ አገላለጽ ~ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ~ አጉመጠመጠ ~ አጉረመረመ ~ አጋለጠ ~ አጋነነ ~ አጋዘን ~ አጋደለ ~ አግኝቶ ማጣት ~ አጎለመሰ ~ አጎመጠመጠ ~ አጎነበሰ ~ አጎደለ ~ አጓደለ ~ አጠለለ ~ አጠበ ~ አጠናቀቀ ~ አጠፌታ ~ አጥቢ ~ አጥንት ~ አጥፍቶ ጠፊ ~ አጨማደደ ~ አጨቀ ~ አጭር ~ አጸለመ ~ አጸና ~ አፀደቀ ~ አጸዳ ~ አፃረረ ~ አጻጻፍ ~ አፄ ምኒልክ ~ ዐፅም ~ አጽናና ~ አጽናኝ ~ አፅንኦት ~ አፈረሰ ~ አፈረጠ ~ አፈራረሰ ~ አፈቀረ ~ አፈታሪክ ~ አፈታት ~ አፈጠጠ ~ አፈጣጠረ ~ አፈጻጸም ~ አፋር ~ አፋታ ~ አፍሪካ ~ አፍንጫ ~ ኡጋንዳ ~ ኢምንት ~ ኢትዮጵያ ~ ኢፍትሀዊ ~ ኢፍትሀዊነት ~ ዓመተ ምሕረት ~ ዓመተ ባል ~ ዓመታት ~ ዓመት ~ ዓመትባል ~ ዓምድ ~ ዓሣ አስጋሪ ~ ዓርብ ~ ዓቅም ~ ዓባይ ~ ዓውደ ጥናት ~ ዓይነ ፈጣጣ ~ ዓይነት ~ ኤች አይ ቪ ~ ኤድስ ~ እልቂት ~ እምቢተኛነት ~ እምብርት ~ እምነት ~ እስከ ~ እርኩስ መንፈስ ~ እርዳታ ~ እርድ ~ እርድ ~ እርጉዝ ~ እርግማን ~ እርግብ ~ እርግዝና ~ እርግጠኛ ~ እርግፍ አደረገ ~ እርጎ ~ እሮሮ ~ እሽሩሩ ~ እሽቅድምድም ~ እባብ ~ እብሪት ~ ዕብራይስጥ ~ እብደት ~ እብድ ~ እነዚሁ ~ እና ~ እንቅስቃሴ ~ እንቆቅልሻዊ ~ እንብርት ~ እንትና ~ እንትን ~ እንከን ~ እንከን የለሽ ~ እንከን የማይወጣለት ~ እንኳ ~ እንኳን ~ እንኳን ደስ አለህ ~ እንኳን ደስ አለሽ ~ እንደራሴ ~ እንደዚ ~ እንደዚህ ~ እንጂ ~ እንግሊዝ ~ እንግዲህ ~ እንጭጭ ~ እከካም ~ እከክ ~ እወድሃለው ~ እወድሻለሁ ~ እደጅ ~ ዕዳ ~ ዕድል ~ ዕድል ፈንታ ~ ዕድል ፋንታ ~ እድሜ ልክ ~ እድምተኛ ~ ዕድሮች ~ እግር ~ እግዚአብሔር ~ እግዜር ይመስገን ~ ዕጣ ፋንታ ~ እጩ ~ እፀ በለስ ~ ኦቾሎኒ ~ ከ ~ ከኃላፊነት ተነሳ ~ ከሐዲ ~ ከልብ ~ ከልብ ~ ከልብ ያልሆነ ~ ከመጠን በላይ ~ ከማህብረሰብ የተወገደ ~ ከምድረ ገጽ ጠፋ ~ ከሰል ~ ከሰሰ ~ ከሰረ ~ ከሰዓት በኋላ ~ ከሰከሰ ~ ከሳ ~ ከሳሽ ~ ከረመ ~ ከራተተ ~ ከባድ መኪና ~ ከነፈ ~ ከንቱ ~ ከንቲባ ~ ከንፈር ~ ከአፅናፍ አፅናፍ ~ ከአፍ እስከ ገደፍ ~ ከዚህ ~ ከጀለ ~ ከገጸ ምድር መጥፋት ~ ከጊዜ ወደ ጊዜ ~ ኩራተኛ ~ ኩራት ~ ኩንታል ~ 100 ኪሳራ ~ ኪንታሮት ~ ካህን ~ ካሰ ~ ካሳ ~ ካርታ ~ ካርቶን ~ ካሮት ~ ክህደት ~ ክብረ ንጽህና ~ ክትባት ~ ክንታሮት ~ ክንፍ ~ ክደት ~ ክዳት ~ ክፉኛ አወዳደቅ ~ ኮሶ ~ ኮከብ ቆጣሪ ~ ኮከብ ቋጣሪ ~ ኳስ ~ ወለደ ~ ወለድ ~ ወሊድ ~ ወላይታ ~ ወላፈን ~ ወልድ ~ ወሰነ ~ ወሰን ~ ወረቀት ~ ወርቃማ ~ ወርቅ ~ ወቀሳ ~ ወቀጠ ~ ወታደሮች ~ ወነጀለ ~ ወንደላጤ ~ ወንጀለኛ ~ ወንጀል ~ ወደ ~ ወደቀ ~ ወዳጅ ~ ወጀብ ~ ወገኖች ~ ዋለ ~ ዋሽንት ~ ዋሽንግተን ~ ውስብስብ ~ ውሸታም ~ ውሸት ~ ውበት ~ ውንጀላ ~ ውክልና ~ ውድቀት ~ ዘመረ ~ ዘምባባ ~ ዘረፈ ~ ዘራፊ ~ ዘር መለያየት ~ ዘርፈ ብዙ ~ ዘርፋዊ ሞያ ~ ዘርፍ ~ ዘቢብ ~ ዘነበ ~ ዘነበለ ~ ዘነጋ ~ ዘንድ ~ ዘንድሮ ~ ዘይቤ ~ ዘግናኝ ~ ዘግናኝ በድል ~ ዘግናኝ ጥፋት ~ ዘፈነ ~ ዘፋኝ ~ ዜመ ~ ዜና ~ ዝምብ ~ ዝርክርክነት ~ ዝርፊያ ~ ዝርፍያ ~ ዝነኛ ~ ዝና ~ ዝናብ ~ ዝንብ ~ ዝንጀሮ ~ ዝንጅብል ~ የ ~ የሐሞት ፊኛ ~ የኅብረተሰብ ግንኙነት ~ የሕዋ ምርምር ~ የላቀ ቁጠባ ~ የልብ ንዝረት ~ የመመረቂያ መጣጥፍ ~ የመመረቂያ ጽሑፍ ~ የመምረጥ መብት ~ የመሠረት ድንጋይ ~ የመሳብ ኃይል ~ የመሬት መንቀጥቀጥ ~ የሙዚቃ አመታት ~ የሚስብ ~ የሚቀጥለው ~ የሚቲዎሮሎጂ ተንበያ ~ የሚንቅሳቀስ ኮምፕዩተር ~ የሚጠራጥር ~ የሚጠራጥር ሰው ~ የማሪያም ስመት ~ የማያስቸግር ~ የማይታመን ~ የማይታማ ~ የምስክር ወረቀት ~ የምረቃ ሥነሥርዓት ~ የምድር ላይ ሲኦል ~ የምግብ ተመፅዋች ~ የሞት ቅጣት ~ የሰሜን አትላንቲክ ተግባራዊ ~ የሲኒ ማስቀመጫ ~ የሳምባ ምች ~ የሳምባ ነቀርሳ ~ የሣንባ ምች ~ የስልክ ቁጥር ~ የሥልጠና ማዕከል ~ የስልጣን ዝውውር ~ የስሜት ሕዋሳት ~ የሥራ አጥነት ምጣኔ ~ የስኳር በሽታ ~ የረጋ ~ የራስ መተማመን ~ የሸረሪት ድር ~ የሽብር ጥቃት ~ የሽንት ፊኛ ~ የቂጥኝ ቁስል በሽታ ~ የቆሻሻ ማንሻያ መኪና ~ የባሕር ኀይል ~ የባሕር ነውጥ ~ የባሕር ዛፍ ~ የባሕር ዳር ~ የባሕር ዳርቻ ~ የባለቤትነት ስሜት ~ የቤተ መቅደስ መታደስ በዓል ~ የብርጭቆ ወረቀት ~ የተለመደ ~ የተለያዩ ~ የተመረመረ እንስሳ ~ የተመጣጠነ ምግብ ~ የተማከለ ~ የተሟላ ~ የተስተካከለ ~ የተስፋ ጭላንጭል ~ የተቀበረ ፈንጂ ~ የተቋቋመ ~ የተወሰነ ~ የተዋሕዶ እምነት ~ የተዘዋዋሪ በሽታ ~ የተጋነነ ~ የተጠበሰ የበሬ ስጋ ~ የተጣለ ~ የተፀውኦ ስም ~ የተፀደቀ ~ የተጻረረ ~ የታመቀ ~ የታሰረ ~ የትም ~ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ~ የነቀርሳ በሽታ ~ የነዳጅ ማደያ ~ የነዳጅ ቦቴ ~ የነዳጅ ዘይት ~ የነፃነት ተዋጊ ~ የናዳ ድንጋይ ~ የኖራ ድንጋይ ~ የአሣ ማስገር ~ የአሳሳል ዘይቤ ~ የአራዳ ቋንቋ ~ የአትክልት በሽታ ~ የአንገት መቅላት ~ የአዕምሮ ልሽቀት ~ የአእምሮ ጠባሳ ~ የአየር ኀይል ~ የዐይን ምሥክር ~ የአደንዛዥ እጽ ~ የአድማ መበተኛ ~ የአጎት ልጅ ~ የአጻጻፍ አይነት ~ የአፍ ድለላ ~ የእንምረጥ ጥያቄ ~ የእንቅልፍ ስሜት ~ የእንጀራ አባት ~ የእግር ኳስ ~ የክህነት ስልጣን ~ የኮክ መሳይ የፍራፍሬ አይነት ~ የወሊድ መጠን ~ የወሊድ አመጣጥ ~ የወሲብ ስሜት ~ የወር አበባ ~ የወሮበሎች አለቃ ~ የውኃ ማእበል ~ የውሃ ወለድ ~ የውስጥ ልብስ ~ የውሸት ~ የዘር ኀጢአት ~ የዘር ማጥፋት ወንጀል ~ የደን መራቆት ~ የጀንበር ጥልቀት ~ የጋራ ስሜት ~ የግል ~ የጎሉ ችግሮች ~ የጥምቀት በዓል ~ የጥርጣሬ ባሕሪይ ~ የጥብስ ቅመም ~ የጦር አውድማ ~ የጭነት መኪና ~ የፀሐይ መነጽር ~ የፀጉር ቁርጥ ~ የጽሕፈት መኪና ~ የፈረንጆች ዓመት ~ የፉርኖ ዱቄት ~ የፍንዳታ ማስጠንቀቂያ ~ ዩናይትድ ስቴትስ ~ ያለመረጃ ማረጋገጥ ~ ያለምክኒያት የሚፈራ-- ያልተስተካከለ ~ ያልጋ ልብስ ~ ያበጠ ~ ይህ ~ ይበልጥ ~ ይገባኛል ማለት ~ ይፋ ሆነ ~ ደኅንነት ~ ደለለ ~ ደለል አፈር ~ ደላላ ~ ደመሰሰ ~ ደምሳሳ ~ ደረቅ ~ ደርሶ መልስ ~ ደቀ መዝሙር ~ ደቂቃ ~ ደቂቅ ~ ደቃቃ ~ ደበሰበሰ ~ ደንጊያ ~ ደጃፍ ~ ደጅ ~ ደጅ የሚተኛ ሰው ~ ደጅ ጥናት ~ ደግሞ ~ ዱርዬ ~ ዱቄት ~ ዱቅ አለ ~ ዱባ ~ ዲቃላ ~ ዳለጠ ~ ዳሩ ግን ~ ዳቀለ ~ ዳቦ ጥብስ ~ ዳግማይ ትንሣኤ ~ ዳፈንታም ~ ዳፈንት ~ ድለላ ~ ድል አረገ ~ ድልድይ ~ ድምፃዊ ~ ድምጻዊ ~ ድምጻዊት ~ ድስኩር ~ ድር ~ ድርቆሽ ~ ድርጅት ~ ድርጅቶች ~ ድርጊት ~ ድሮ ~ ድብ ~ ድብዳብ ~ ድንኳን ~ ድንጋያማ ~ ድንጋይ ~ ድፍረት ~ ዶቃ ~ ጀልባ ~ ጀንደረባ ~ ጃርት ~ ጅላጅል ~ ጅል ~ ጅልቦ ~ ጅረት ~ ጅራት ~ ጆሊ ~ ገለልተኛ ~ ገለልተኛነት ~ ገለባ ~ ገለጠ ~ ገለጸ ~ ገለጸ ~ ገላመጠ ~ ገላጣ ~ ገመተ ~ ገመደ ~ ገመድ ~ ገመገመ ~ ገማ ~ ገምቢ ~ ገረመ ~ ገበያ ~ ገብስ ~ ገነዘበ ~ ገነደሰ ~ ገነፈለ ~ ገናና ~ ገንዘብ ~ ገንዳ ~ ገንፎ ~ ገደለ ~ ገደል ~ ገደማ ~ ገዳም ~ ገድል ~ ገፀ ባሕሪይ ~ ገፋፊነት ~ ገፋፊነት ~ ጉልምስና ~ ጉልበት ~ ጉም ~ ጉርምስና ~ ጉንብስ ~ ጉንዳን ~ ጉንፋን ~ ጉድለት ~ ጊደር ~ ጋለሞታ ~ ጋለበ ~ ጋማ ~ ጋኔን ~ ጋደለ ~ ጋደመ ~ ግልቢያ ~ ግልብ ~ ግልጽ ~ ግማሽ ~ ግማት ~ ግም ~ ግምበኛ ~ ግብዝና ~ ግን ~ ግንኙነት ~ ግንድ ~ ግዑዛዊ ~ ግዑዝ ~ ግዕዝ ~ ግዙፍነት ~ ግዳጅ ~ ግድም ~ ግድየለሽ ~ ግድየለሽነት ~ ግጭት ማብረድ ~ ጎለመሰ ~ ጎለበተበተ ~ ጎላ ~ ጎላ ~ ጎልዳፋ ምላስ ~ ጎመን ~ ጎመዘዘ ~ ጎመጠመጠ ~ ጎማ ~ ጎማዳ ~ ጎምዘዝ ያለ ~ ጎምዛዛ ~ ጎነበሰ ~ ጎንደር ~ ጎደለ ~ ጎደል ~ ጓደለ ~ ጓጎለ ~ ጠለለ ~ ጠለቀለቀ ~ ጠለፈ ~ ጠለፋ ~ ጠላት ~ ጠመዘዘ ~ ጠመጠመ ~ ጠምዛዛ ~ ጠረቀመ ~ ጠቀመ ~ ጠቀሰ ~ ጠቀጠቀ ~ ጠቃሚ ~ ጠቃሚነት ~ ጠቋም ~ ጠበሰ ~ ጠበሳት ~ ጠባሳ ~ ጠነባ ~ ጠንቃቃ ~ ጠገነ ~ ጣሊያን ~ ጤንነት ~ ጥላ ~ ጥላማ ~ ጥላቻ ~ ጥል ~ ጥልቀት ~ ጥልቅ ~ ጥልቅ ስሜት ~ ጥልቅነት ~ ጥምቀት ~ ጥምብዝ ብሎ ሰከረ ~ ጥምዝዝ አደረገ ~ ጥምጥም ~ ጥሩምባ ነፋ ~ ጥሬ ገንዘብ ~ ጥቁር አስማት ~ ጥቁር ድንጋይ ~ ጥቅል ጸጉር ~ ጥቅም ~ ጥቅምት ~ ጥቅስ ~ ጥብሳ ጥብስ ~ ጥብስ ~ ጥብቅ ምስጢር ~ ጥንቁቅ ~ ጥንብ ~ ጥንብ አንሣ ~ ጥገና ~ ጥፋተኛ ~ ጥፋት ~ ጨለጠ ~ ጨቀየ ~ ጨቀጨቀ ~ ጨቅላነት ~ ጨቆነ ~ ጨቋኝ ~ ጨፈረ ~ ጫማ አደረገ ~ ጭምብል ~ ጭቁን ~ ጭቃ ~ ጭቃማ ~ ጭቅላ ~ ጭቆና ~ ጭንቀት ~ ጭንቅላታም ~ ጭንቅላት ~ ጭጋጋማ ~ ጸሎት ~ ጸሎት ቤት ~ ፀረ ~ ጸረ ሤማዊ ~ ፀረ ሽብር ~ ጸረ አይሁድ ~ ፀረ ኤድስ ~ ፀረረ ~ ፀያፍ ቃላት ~ , ፀያፍ ቃላት ~ ጸደቀ ~ ፀጉራም ~ ጸጉር ~ ጸጉር አስተካካይ ~ ፀጉር አስተካካይ ~ ጺም ~ ጻድቅ ~ ጽላት ~ ጽሞና ~ ፅኑ እምነት ~ ጽኑ እምነት ~ ፅኑ እምነት ~ ጽኑ እምነት ~ ፅናቱን ይስጠው ~ ጽንስ ~ ጽንስ ማስወረድ ~ ጽድቅ ~ ጽድቅ ውርደት ~ ጽድቅያን ~ ጽጌሬዳ ~ ጾመ ~ ጾም ~ ጾም አለው ~ ፆታ አልቦ ~ ፈለጠ ~ ፈሊጥ ~ ፈላሻ ~ ፈረመ ~ ፈረሰኛ ~ ፈረስ ~ ፈረቀ ~ ፈረጠ ~ ፈረፋንጎ ~ ፈሪ ~ ፈራረሰ ~ ፈር ቀዳጅ ~ ፈርጠም ~ ፈቀቅ አደረገ ~ ፈታኝ ~ ፈነቀለ ~ ፈነከተ ~ ፈነደቀ ~ ፈነዳ ~ ፈነገለ ~ ፈነጠዘ ~ ፈነጨ ~ ፈነፈነ ~ ፈንታ ~ ፈንጂ ~ ፈንጣጣ ~ ፈጣጣ ~ ፈጸመ ~ ፈፃሚ ~ ፊት ለፊት ~ ፊደላዊ ቅጥ ~ ፊጥጥ አለ ~ ፋና ~ ፋንታ ~ ፋንዲያ ~ ፌንጣ ~ ፍለጋ ~ ፍላጣ ~ ፍራሽ ~ ፍራሽ ~ ፍራቻ ~ ፍራፍሬ ~ ፍሬሲዮን ~ ፍሬን ~ ፍርስራሽ ~ ፍርጃ ~ ፍትሐተ ፀሎት ~ ፍንትው ብሎ ~ ፍንጣሪ ~ ፍንጥጣ ~ ፍንጭ ~ ፍጥጥ አለ ~ ፍጻሜ ~ ፍፃሜ ~ ፍጻሜ ~ ፎሮፎር ~ ፕሮፓጋንዳ ~ ፕሮፓጋንዳዊ ~ ፖስታ ቤት ~
45336
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5
ክርስቶስ
ክርስቶስ ማለት ከግሪክኛ ቋንቋ ነው፤ ይህም ለመሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም «የተቀባ») ትርጒም ነው። በክርስትና እምነት እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ (ረቢ ይሆሹዓ) ስያሜ ይጠቀማል፤ «የተቀባ» ማለትም ወልድ (ከሥላሴ አንዱ) ሆኖ ለንጉሥነት ማለት ነው። «በእርሱ የመለከት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና» (ቈላስ. ፪፣፱) በአዲስ ኪዳን የተመሠረተ እምነት ነው። በትምህርተ ሥላሴ ዘንድ እሱ ብቻ መላው አምላክ ሳይሆን የፈጣሪው ክንድ ወይም አካል ነው፤ እንደ አብና መንፈስ ቅዱስ ሆኖ ደግሞ በሌሎች ቦታዎች አለ። በብሉይ ኪዳን ደግሞ “መሲሕ” የሚለው የአረቢኛ ቃል “መሢሐ” ַ የሚለው የእብራይስጥ ቃል “መሢሕ” ክ የሚለው የአረማይ ቃል ሴማዊ መነሻ ሲኖረው ትርጉሙ “የተቀባ” ማለት ነው፣ በግሪክ ደግሞ “ክርስቶስ” ነው፤ ይህ ማእረግ በብሉይ ኪዳን ለተለያየ ነገስታትና ነቢያት በግሪኩ ሰፕቱጀንት ላይ “ክርስቶስ” በእብራይስጡ ደግሞ መሢሐ” ַ ተብሎ አገልግሎት ላይ ውሏል፤ መቀባት መሾምን ያመለክታል በአምላክ የተቀቡ የአምላክ መሢሖች ብዙ ናቸው፦ 1ኛ ዜና 16፥22 “መሢሖቼን” አትዳስሱ፥ “በነቢያቴም” ክፉ አታድርጉ ብሎ፥ ሰው ግፍ ያደርግባቸው ዘንድ አልፈቀደም ስለ እነርሱም ነገሥታትን ገሠጸ። መዝሙረ ዳዊት 105፥14-15 “መሢሖቼን” አትዳስሱ፥ “በነቢያቴም” ክፉ አታድርጉ ብሎ፥ ሰው ግፍ ያደርግባቸው ዘንድ አልፈቀደም ስለ እነርሱም ነገሥታትን ገሠጸ። አንደኛ “ሳኦል” 1ሳኦል በትንቢት የተነገረለት መሢሐዊ ንጉስ ነው፦ 1 ሳሙ 2:10 እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ “ለንጉሡም” ኃይል ይሰጣል፤ “የመሲሑንም” ֹ ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል። ይህንን ጥቅስ የአይሁድ ምሁራን እና ለዘብተኛ የብሉይ ተንታኞች ለሳኦል እንደሆነ ያትታሉ፤ በተጨማሪም በሳሙኤል ዘመን የተቀባ መሢሕ ሳኦል እንደሆነ በቁና መረጃ አለ፦ 1ሳሙ 10:1፤ ሳሙኤልም የዘይቱን ብርሌ ወስዶ በራሱ ላይ አፈሰሰው፥ ሳመውም፥ እንዲህም አለው። በርስቱ ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር “ቀብቶሃል” ָ ֧፤ 1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ በእግዚአብሔርና “በመሲሑ” ֹ ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ? 1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና “መሲሑ” ֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው አላቸው፤ ሁለተኛ “ዳዊት” 2 ሳሙ 22፥51 የንጉሡን መድኃኒት ታላቅ ያደርጋል፤ ቸርነቱንም ለመሲሑ ֹ ለዳዊትና ለዘሩ፥ ለዘላለም ይሰጣል። 2 ሳሙ 23፥1 የዳዊትም የመጨረሻ ቃሉ ይህ ነው። ከፍ ከፍ የተደረገው፥ የያዕቆብም አምላክ መሢሕ ַ֙፥ በእስራኤል ዘንድ መልካም ባለ ቅኔ የሆነ፥ የእሴይ ልጅ የዳዊት ንግግር፤ መዝ 132:17 በዚያ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ፥ “ለመሢሔ” ሰው መብራትን አዘጋጃለሁ። ሶስተኛ “ሰለሞን” 1ሳሙ 2:35 የታመነም ካህን ለእኔ አስነሣለሁ፥ በልቤም በነፍሴም እንዳለ እንዲሁ ያደርጋል፤ እኔም የታመነ ቤት እሠራለታለሁ፥ ዘመኑን ሁሉ በመሢሔ ሰው ፊት ይሄዳል። ይህ ጥቅስ ትንቢት ሲሆን ትንቢቱም ስለ ካህንና ካህኑ የሚሄድበት መሢሑ ናቸው፤ ምሁራን ካህኑ ሳዶቅ ሲሆን መሢሑ ደግሞ ቤት የሰራው ሰለሞን ነው፦ 1 ኛ ነገሥት 1፥39 ካህኑም ሳዶቅ ከድንኳኑ የቅብዓቱን ቀንድ ወስዶ ሰሎሞንን ቀባ ፤ ቀንደ መለከትም ነፉ፤ ሕዝቡም ሁሉ፦ ሰሎሞን ሺህ ዓመት ይንገሥ አሉ። አራተኛ “ሴዴቂያስ” ምሁራን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ በጉድጓድ የተያዘው ሴዴቅያስ እንደሆነ ያትታሉ፤ ይህም ንጉስ መሲህ ተብሏል፦ ሰቆእንኖራለንቃው ኤርምያስ 4፥20 ሬስ። ስለ እርሱ። በአሕዛብ መካከል በጥላው በሕይወት ያልነው “የእግዚአብሔር መሢሕ” ַ፥ የሕይወታችን እስትንፋስ፥ በጕድጓዳቸው ተያዘ። አምስተኛ “ሙሴና ኤልያስ” ዘካ 4:14 እርሱም። በምድር ሁሉ ጌታ አጠገብ የቆሙት “ሁለቱ የተቀቡት” እነዚህ ናቸው አለኝ። በምድር ሁሉ ጌታ አጠገብ የቆሙት “ሁለቱ የተቀቡትየተባሉት ዝናብ እንዳይዘንብ ሰማይን ካዘጋው ከኤልያስና ውኃዎችንም ወደ ደም ካስለወጠው ከሙሴ ሌላ እነማን ሊሆኑ ይችላሉ? ምሁራን በዚህ ሸክ የላቸውም፦ ራእይ 11፥3-10 “ለሁለቱም ምስክሮቼ” ማቅ ለብሰው ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን “ትንቢት” ሊናገሩ እሰጣለሁ። እነዚህ “በምድር ጌታ ፊት የሚቆሙ” ሁለቱ ወይራዎችና ሁለቱ መቅረዞች ናቸው። ዘካርያስ 4፥11 እኔም መልሼ፦ በመቅረዙ በስተ ቀኝና በስተ ግራ ያሉ እነዚህ “ሁለት የወይራ ዛፎች” ምንድር ናቸው? አልሁት። ዘካ 4:14 እርሱም። በምድር ሁሉ ጌታ አጠገብ የቆሙት “ሁለቱ የተቀቡት” እነዚህ ናቸው አለኝ። ስድስተኛ “ኢየሱስ” መዝሙረ ዳዊት 2፥2 የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ֹ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ። ክርስቶስ ቅድመ ዓለም ያለ እናት ከባሕርይ አባቱ ከአብ ፣ ድኀረ ዓለም ያለ አባት ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ የተወለደ፣ ሥጋን እና ነፍስን ከቅድስት ድንግል ማርያም ነሥቶ ሰው የሆነ የባሕርይ አምላክ ነው::የሰውን ልጅ ከባርነት ነጻ ለማውጣት ፣ ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከባርነት ወደ ነጻነት፣ ከጨለማ ወደ ብርሃን ለማሸጋገር፤ ፍቅር ከዙፋኑ ስቦት የወረደ፤ አምላክ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ:: ክርስቶስ ኢየሱስ ቸር እረኛ፣ አምላክ፣ ወልደ አምላክ፣ ሰውም አምላክም፣ ሲሆን በክርስቲያኖች መካከል ስለ ባሕርይው የተለያዩ አመለካከቶች አሉ::በጥንታዊት ቤተክርስቲያን ማለትም ከጉባኤ ኬልቄዶን በፊት አንዲት ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በነበረችበት ወቅት ያለው አስተምህሮ ክርስቶስ'' እግዚአብሔር ነው ፤አምላክ ነው፤ አምላክ ደግሞ አንድ ባሕርይ አለው፤ ክርስቶስም አንድ ባህርይ አንድ አካል አለው ይል ነበር:: ከሁለት አካል አንድ አካል፣ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ፣ ሰውም አምላክም፣ ትስእብት(ሥጋ) ከመለኮት ጋር ፍጹም ከተዋሐደ በኋላ እንደ ሁለት አካል ወይም ባህርይ አይቆጠርም ፤ብላ ታስተምር የነበረች አለማቀፋዊት ቤተክርስቲያን በጉባዔ ኬልቄዶን ከሁለት ተከፈለች::ይህም አንድ ባሕርይ እና ሁለት ባሕርይ በማለት ነበር:: ነገር ግን ማንም ክርስቲያን ቢሆን አሁን ላይ ያለው እምነት ክርስቶስ የዓለም መድህን፣ የእግዚአብሔር ልጅ ፣ የሕይወት መገኛ፣ ህብስተ ሕይወት፣ መንገድ እና መልካም እረኛ እንደሆነ፤ የሰውን ልጅ ድንቅ በሆነ ፍቅሩ ከሰይጣን አገዛዝ ነጻ ያወጣ ፣ በምድር አባት በሰማይ እናት የሌለው ፣ ሁለት ልደታት ያለው፣ ከብርሃን የተገኘ የዓለም ብርሃን ፣ ቅን ፈራጅ እና እውነተኛ ዳኛ እንደሆነ ይታመናል::ክርስቶስ በክርስትና ዓለም ላሉ ሰወች መራራ ሞትን ሞቶ ሕይወትን የሰጠ ፣መራራ ከርቤን ጠጥቶ ጣፋጭ ወይንን(ደሙን) ያጠጣ፣ ራቁትን ሆኖ ፀጋን ያለበሰ፣ ተሰቅሎ ሰይጣንን ከፊታችን ጠርቆ ያስወገደ ፣ ተርቦ ሰማያዊ ሕብስትን ያበላ የሁሉም አዳኝ መሆኑ ይታመናል::ክርስቶስ'''-«ሁሉም በእርሱ ሆነ፥ (በእርሱ ተፈጠረ)፥ ከሆነውም (ከተፈጠረውም) ሁሉ ያለ እርሱ ምንም የሆነ የለም። ዮሐ ፩፥፫።-ተብሎ እንደተጻፈ፤ ደግሞም በትንቢት ነብዩ ኢሳይያስ <<ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።>> ተብሎ እንደተተነበየ፤ በወንጌልም <<ቃል እግዚአብሔር ነበረ>> ተብሎ የምሥራች እንደተነገር፤ በዮሐንስ ወንጌል ሐዋርያው ቶማስ ጌታዬ አምላኬ ብሎ እንደመሰከረ፤ ክርስቶስ እግዚአብሔር መሆኑ በብዛት ባለንበት ዓለም ይታመናል::ነገር ግን ከዚህ የተለየ እምነት በአለማችን እንዳለም ይታወቃል::
47108
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%88%9D
አሪያኒስም
አሪያኒስም ወይም የአሪያን ቤተ ክርስቲያን በአንድ ክርስቲያን ቄስ አሪዩስ (250-328 ዓም) ትምህርቶች የተመሠረተ በሥላሴ የማያምን ሀረ ጤቃዊ የተባለ እምነትና እንቅስቃሴ ነበር። አሪዩስ እንዳስተማረ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየና የተፈጠረ አምላክ እንደ ነበር አለ፣ እንጂ ሥላሴን አላስተማረም። እግዚአብሔር ከዓለም በፊት ኢየሱስን ቢፈጥርም፣ ኢየሱስ ግን ያልኖረበት ጊዜ ነበር፤ ከአብ በታች የተለየ ንዑስ አምላክ ነው ብሎ ያስተምር ነበር። አሪዩስ ካረፈ በኋላ አሪያኒስም ለጊዜው በምሥራቁ የሮሜ መንግሥት እየተደገፈ እምነቱ ወደ አንዳንድ ጀርመናዊ ብሔር ተስፋፍቶ ነበር፤ ለጥቂት ዘመናት እስከ 663 ዓም ድረስ ቆየ። የ«አሪያኖች» ስም ከመሥራቹ አሪዩስ የተሰየመ ሲሆን፣ አሁን አንዳንድ ያልተማሩ ሰዎች «አርያኖች» ከሚለው ሕንዳዊ-ኢራናዊ ስያሜ ጋራ ተስተዋቸዋል፤ በውኑ ግን «አሪያኖች» ከ«አርያኖች» ጋር ምንም ግንኙነት የላቸውም። 250 ዓም - አሪዩስ በስሜን አፍሪካ ሊብያ ተወለደ። 252 ዓም - የአንጾኪያ ጳጳስ የሆነው ጳውሎስ ዘሳሞሳታ ኢየሱስ እንደ ተራ ሰው ተወልዶ በኋላ በሕይወቱ ሳለ እንደ አምላክ ወይም መሢህ ተቀባ በማለት አስተማረ። 260 ዓም - ጳውሎስ ስለዚያው ተቃራኒ ትምህርት በሲኖዶስ ተሻረ። አንድ ቄስ ሉቅያኖስ ዘአንጾኪያ ደግሞ በዚህ ምክንያት ተወገዘ። 277 ዓም - ሉቅያኖስ ከቤተ ክርስቲያን ጋራ ተራርቆ እንዲመለስ ተፈቀደ። አሪዩስ በአንጾኪያ የዚሁ ሉቅያኖስ ተማሪ እንደ ሆነ ይታመናል። 295 ዓም - የሮሜ ቄሣሮች ዲዮቅሌጥያንና ጋሌሪዩስ ክርስትናን እንደገና ከለከሉ፣ ክርስቲያኖች ተሰቃዩ። 297 ዓም - አንድ የግብጽ ኤጲስ ቆጶስ ሜሌቲዩስ ዘሊኮፖሊስ ክርስትናን በስቅይ ምክንያት የካዱት ሰዎች ፪ኛ ወደ ምዕመናን እንዳይገቡ መከልከል ስለ ፈለገ፣ ለዚህ ከባድ አስተያየት እንደ ረባሽ ተሻረ። ቄሱ አሪዩስ ድግሞ በዚሁ ጉዳይ ተከተለው። 303 ዓም - ቀሣሩ ጋሌሪዩስ ሊሞት ሲል ጸጽቶ ክርስትናን እንዲታገሥ ፈቀደ። አሪዩስ የሜሌቲዩስ ደጋፊ ስለ ነበር በእስክንድርያ ጳጳስ ጴጥሮስ ተወገዘ። 305 ዓም - የጴጥሮስ ተከታይ አቡነ አኪላስ አሪዩስን ይቅር ብሎ እንደ ቄስ አስመለሰው። ቄሣሮቹ ቆስጠንጢኖስና ሊኪኒዩስ የሚላኖ ዓዋጅ አውጥተው ክርስትና እንዲታገሥ ንብረታቸውም እንዲመለስ አዘዙ። አኪላስ ከጥቂት በኋላ ዓርፎ አቡና አሌክሳንደር ተከተሉት። 312 ዓም - አሪዩስ የአሪያኒስም ትምህርት በግልጽ አስተምሮ አቡና አሌክሳንደር የእስክንድርያ ሲኖዶስ ጠርቶ ሥላሴን ስለ መካዱ አሪዩስን ወገዘው። 317 ዓም - የአሪያኒስም ክርክር ስላልጠፋ መላው ቤተ ክርስቲያን በንቅያ ጉባኤ ሥላሴን ደግፈው የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖት አወጡ። 328 ዓም - ቤተ ክርስቲያን አሪዩስን ይቅር ብሎ አሪዩስ ወደ ቁስጥንጥንያ ተጉዞ ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ሳይገባ በኩራቱ ሠልፍ አደረገ፤ በዚህም ሠልፍ ሆድ ዕቃው ዝም ብሎ ወድቆ ሞተ። 329 ዓም - ቆስጠንጢኖስ ሊሞቱ ሲሉ ተጠመቁ፤ የተከታያቸው በምሥራቁ መንግሥት ቆስጠንቲዩስ ዝንባሌ ለአሪያኖች ወገን ነበር። 343 ዓም - ቆስጠንትዩስ በመላው ሮሜ መንግሥት ቄሣር ሆኖ በምዕራብም አሪያኒስምን ይገፋ ጀመር። 347 ዓም - ቆስጠንትዩስ በሮሜ ፓፓ ሊቤሪዩስ ፈንታ ለትንሽ ጊዜ የአሪያን ፓፓ ፪ ፌሊክስ አስገባ። 349 ዓም - የሲርሚዩም ጉባኤ አርያኒስምን ደግፎ አብ ከወልድ በላይ ነው በማለት በየነ። ይህ የአሪያኒስም ጫፍ ነበረ። 353 ዓም - የቆስጠንቲዩስ ተካታይ ዩሊያኖስ ከሓዲ የድሮ አረመኔነት ወዳጅ ሲሆን ክርስትናን ለመቃወም በወገኖቹ መካከል የነበረውን ክርክር አስነሳሳ። 355 ዓም - ዩሊያኖስ በጦርነት አርፎ ክርስቲያን ወታደር ዮቪያኑስ ቄሣር ሆኑ። 356 ዓም - ዮቪያኑስ አረመኔነትን ከልክለው ክርስትናን የመንግሥት ሃይማኖት አደረጉት። ከትንሽ በኋላ ዓረፉ። በምሥራቁ ተከታያቸው ቫሌንስ የአሪያኒስም ደጋፊ ነው። በምዕራቡ ወንድሙ ፩ ቫሌንቲኒያን የሥላሴ ደጋፊ ናቸው። ቫንዳሎች የተባለው ጀርመናዊ ጎሣ ደግሞ አረመኔነትን ትተው የአሪያኒስም ምዕመናን ሆኑ። 368 ዓም - ጎታውያን እና ጌፒዶች የተባሉት ጀርመናውያን የአሪያኒስም ምዕመናን ሆኑ። 370 ዓም - ቫሌንስ በጦርነት ዓርፎ ተከታዩ በምሥራቁ ፩ ተዎዶስዮስ የሥላሴ ደጋፊ ናቸው። 372 ዓም - የተሰሎንቄ ዐዋጅ የሥላሴ እምነት ወይም ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ-ሐዋርያዊ ቤተክርስቲያን በመላው ሮሜ መንግሥት ይፋዊ አደረገው። 373 ዓም - ዮቁስጥንጥንያ ጉባኤ ጸሎተ ሃይማኖት አድሶ ትምህርተ ሥላሴን በይበልጥ ገለጸ። 403 ዓም - ጀርመናዊው የቡርጎኝ መንግሥት የንቅያ ክርስትናን ተቀበለ። 440 ዓም - ጀርመንዊ ስዌቢ ነገድ የንቅያ ክርስትናን ተቀበለ። 442 ዓም - የቡርጎኝ መንግሥት የንቅያ ክርስትናን ትቶ ወደ አሪያኒስም ቀየረ። 443 ዓም - የከልቄዶን ጉባኤ - የሮሜ ቤተክርስትያን ከሐዋርያዊ (ተዋሕዶ) ቤተክርስቲያን ተለያየ። 458 ዓም - ስዌቢ የንቅያ ክርስትናን ትተው ወደ አሪያኒስም ቀየሩ። 508 ዓም - የቡርጎኝ መንግሥት እንደገና ከአሪያኒስም ወደ ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተመለሰ። 526 ዓም - የአሪያን ቫንዳሎች መንግሥት ለቢዛንታይን መንግሥት ወደቀ። 542 ዓም - ስዌቢ እንደገና ከአሪያኒስም ወደ ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተመለሱ። 545 ዓም - የአሪያን ኦስትሮጎታውያን (ምሥራቅ ጎታውያን) መንግሥት ለቢዛንታይን መንግሥት ወደቀ። 559 ዓም - የአሪያን ጌፒዶች መንግሥት ለአቫሮች ወደቀ። 560 ዓም - ከኦስትሮጎታውያንና ከጌፒዶች ቅሬታዎች ጋር ተባብረው ሎምባርዶች የተባሉት ጀርመናውያን ጎሣ የአሪያን ክርስትና ምዕመናን ሆኑ። 581 ዓም - ቪዚጎቶች (ምዕራብ ጎታውያን) አሪያኒስም ትተው ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ ሆኑ። 595 ዓም - ሎምባርዶች አሪያኒስም ትተው ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ ሆኑ። 619 ዓም - ሎምባርዶች እንደገና ወደ አሪያኒስም ተመለሱ። 645 ዓም - ሎምባርዶች ዳግመኛ አሪያኒስም ትተው ወደ ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ ተመለሱ። 653 ዓም - ሎምባርዶች ለ፫ኛው ጊዜ በአሪያን ነገሥታት ተገዙ። 663 ዓም - የሎምባርዶች እንዲሁም የአውሮፓ መጨረሻ አሪያን ንጉሥ ጋሪባልድ አርፎ የአሪያኒስም እምነት ደግሞ ጠፋ። የአውሮፓ ታሪክ የክርስትና ክፍልፋዮች የሮሜ መንግሥት
13854
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%AA%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%89%AE%20%E1%8B%B0%E1%8C%8B%E1%88%9B
ክሪስታቮ ደጋማ
ክሪስታቮ ደጋማ (ከ፲፭፻፰ አካባቢ እስከ ነሐሴ ፳፮ ቀን ፲፭፻፴፬ ዓ.ም.) በኢትዮጵያ የፖርቹጋሎችን ጦር መሪ የነበረ ሲሆን የግራኝ አህመድን ሰራዊት ቁጥሩ በጣም ባነሰ ሰራዊት አራት ጊዜ አሸንፎች በአምስተኛው ጊዜ ተማርኮ ሃይማኖቴን አልቀይርም ሲል የተገደለ አዋጊ ነበር። ሪቻርድ በርተን የተባለ የታሪክ ተመራማሪ ክሪስታቮን በጀግኖች ዘመን የተወለደ ቀደምት ጀግና ነበር ሲል አድንቆታል። በሌላ በኩል ክሪስትቮ የታዋቂው አለም አቀፍ ተጓዥ ቫስኮ ደጋማ ልጅ ነበር። እስቲቮ የፖርቹጋሎችን ሃይል በቀይ ባህር በማስተባበር ኦቶማን ቱርኮችን እንደወጋ ክሪስታቮ ወደ ህንድ አገር በ1532 ከታላቅ ወንድሙ ስቲቮ ደጋማ ጋር በመሆን ከሄዱ በኋላ በ1535 ተመልሰዋል። ከዚያም በ1538 ወደ ዲዩ ከሌላ ተጓዥ ጋር ሄዷል። በነዚህ ጉዞወች ባሳየው ፈጣን አይምሮ የብዙወችን ህይወት አድኗል። ስለዚህ ስላሳየው ከፍተኛ ጥበብ የህንድ ገዥ የነበረው ታላቅ ወንድሙ ስቲቮ ደጋማ በ1541 በቀይ ባህር ውስጥ ቱርኮችን ለመዋጋት ካሰለፋቸው የፖርቹጋል መርክቦች የአንዱ አዛዥ አደረገው። ነገር ግን በዚህ ጦርነት ምንም ድል ስላላገኙ እ.ኤ.አ ግንቦት 22፣ 1541 መርከቦቻችቸው ምጽዋ ላይ መልህቃቸውን ጣሉ። የኢትዮጵያው ዘመቻ የቀይ ባህሩን ጦርነት አለመሳካት ለመበቀልና የኢትዮጵያውን ንጉስ አጼገላውዲወስን ለመረዳት በክሪስታቮ የሚመራ 400 ጠመንጃ ያነገቱ የፖርቱጋል ሰራዊት የያዘ ጦር ወደ ውስጠኛው የኢትዮጵያ ክፍል እንዲሄድ ስቲቮ አዘዘ። ከነዚህ ሰባወቹ የእጅ ጥበብ አዋቂወችና መሃንዲሶች ሲሆኑ 130 የሚሆኑ አሽከሮችን ያቀፈና ወደ አንድ ሺህ የሚጠጋ አርቅብስ የተባለ የጥንት ጠመንጃ፣ አንድ ሽህ ረጅም የጦር ዘንግ እና ብዛት ያላቸው የጥንት መድፎችን ያካተተ ነበር። . በዚህ ጊዜ አህመድ ግራኝ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ከከፈት 14 አመት ሆኖት ነበር፣ 3/4ኛ የሚሆነውንም ክፍል ተቆጣጥሯል። ጉዞ ወደ ደብራዋ በክሪስታቮ የሚመራው ጦር በምጽዋና አርቂቆ ካረፈ በኋላ ያሁኑ ኤርትራ ጥንታዊ ዋና ከተማ ወደነበረው ደብራዋ ጉዞ ጀመረ ። ከ11 ቀን ጉዞ ኋላ የፖቹጋሉ ሰራዊት ደበራዋ ላይ ሓምሌ 20 ደረሰ። በሃከሉ ግን በግራኝ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናትና በዚህ ምክንያት ከህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍና የእንባ ዋይታ እንደነበር ካስታንሶ ሳይመዘግብ አላለፈም። ከንግስት ሰብለ ወንጌል ጋር ስለመገናኘታቸው ደብራዋ ከደረሱ በኋላ ክረምት ስለገባ ከዚያ መንቀሳቀስ እንደማይቻል ተረዱ ነገር ግን ክሪስታቮ ወታደሮቹ እንዲሁ ቁጭ ብለው በስንፍና ክረምቱን እንዲያሳልፉ ስላልፈገ ከመድፎቹ መንሽራተቻ እንጨት ሰንጥቀው በመጋዝ መግዘው እንዲሰሩ አደረገ። ቀጥሎም ግራኝ አህመድን ተቀብለው የነበሩ ጎርቤት ሰፈሮችን እየዘመቱ እንዲያጠቁና እንዲመዘብሩ አደረገ። ደብራዋ ከነበረው ባህረ ነጋሽ ንግስቲቱ ሰብለ ወንጌል እሱ ካለበት ብዙ ሳትርቅ ደብረ ዳሞ ደብር ላይ ከሴት ልጆቹዋ እና ሰራተኞቻ ጋር እንደሰፈረችና አህመድ ግራኝ በብዙ ሙከራ ሊቆጣጠረው ሞክሮ ደብሩ እምቢ እንዳለው ተረዳ። ክሪስታቮ ከ100 ወታደሮቹ ጋር እመሆን ወደ ደብሩ በመሄድ ንግስቲቱ የሱን ሰራዊት እንድትቀላቀል ጋበዛት። ግብዣውን በመቀበል ከ30 ወንዶች እና 50 ሴቶች ጋር በመሆን ወርዳ በትልቅ ስነስርዓት ከፖርቹጋሎቹ ጋር ተቀላቀለች። የመጀመሪያው ጦርነት ክረምቱ እንዳባራ ዘመቻው ወደ ደቡብ ጀመረ። ባመጡት የጦር መሳሪያ ብዛት እርምጃቸው በጣም ዘገምተኛ ስለነበር፣ ግማሹ መሳሪያቸ በደብረ ዳሞ እንዲቀመጥ ክሪስታቮ አደረገ። በዚህ መንገድ በ1541፣ የገና ዕለት የክሪስታቮ ሰራዊት ቅድስት ሮማኖስ ቤ/ክርስቲያንን አልፎ የጥምቀትን በዓል ከነሰራዊቱ በአጋሜ አውራጃ አከበረ። ደጋማ ለመጀመሪያ ጊዜ የ እስላሞቹን ጦር በ ታህሳስ 2፣ 1542 አምባ ሰናይት፣ ሓራማት ላይ የባጫንቴ ጦርነት በሚባለው ገጠማቸው። በዚህ ጦርነት ላይ የፖርቹጋሎቹን ቁጥር ማነስና የጠላት ጦር በአምባ ላይ ሆኖ ተመቻችቶ መቀመጥን በማገናዘብ ንግስት ሰብለ ወንጌል አምባውን በመከለል እንዲያልፉትና የልጇ የገላውዲወስ ጦርን ከሸዋ እስኪመጣ እንዲጠብቁ ምክር ሰጣ ነበር። ነገር ግን ክሪስታቮ፣ አምባውን በጀግንነት ካልተቆጣጠሩት በመንገድ ላይ የተቀላቀላቸው የኢትዮጵያ ሰራዊት እምነት በማጣት ሊከዳቸው እንደሚችልና የአካባቢው ህዝብም የምግብና መሰል እርዳታወች ሊያቋርጥ እንደሚችል በማስረዳት እድሉን መሞከር እንዳለበት ከገለጸላት በኋላ ወደ አምባው አመራ። ጠላት አምባው ላይ ሆኖ በድንጋይና በቀስት ቢዋጋም እነክሪስታቮ በመድፍ በመታጀብ የጦር ዘንጋቸውን እንደመሳሪያ በመጠቀም ተራራውን ድል አድርገው ወጥተው ያዙት። በዚህ ጦርነት ፊት ለፊት እየመራ የተጋፈጠው እራሱ ክሪስታቮ ነበር፣ ይሁንና እግሩ ላይ በጥይት ከመቁሰል ውጭ ጉዳት አልደረሰበተም። በጦርነቱ 8 ብቻ ወታደሮች ነበር የሞቱበት ሁለተኛውና ሶስተኛው ጦርነት ንግስት ሰብለ ወንጌል እንደፈራችው የደብረ ሰናይቱ ጦርነት ዜና ለአህመድ ግራኝ ደረሰውና ወደ ሰሜን ዘመቻ ጀመረ። በዚህ ሁኔታ ሁለቱ ሰራዊት ጃርቴ ወይም ዋጅራት ተራራ አጠገብ ተገናኙ። ተፋጠው ባሉበት ሁኔታ ግራኝ ለፖርቹጋሎች የኢትዮጵያን መሬት ለቀው እንዲወጡ ወይም የራሱን ሰራዊት እንዲዋሃዱ አለዚያም ጦር ገጥመው እንዲጠፉ ማስጠንቀቂያ መልዕክት ላከ። መልዕክቱ ከተሰማ በኋላ በኢማሙ ትዕዛዝ መሰረት መልዕክተኛው ለክሪስታቮ የመነኩሴ ቆብ በስድብ መልክ ሰጠው። ለዚህ መልዕክተኛ ሽልማት ሜዳልዮን ሰጥቶ ቢመልሰውም፣ ክሪስታቮ ቀጠል አድርጎ የራሱን መልዕክተኛ ወደ ኢማሙ በመላክ ኢትዮጵያ የመጣው በ"ባህሩ አንበሳ" ትዕዛዝ (የፖርቱጋል መንግስት) ሲሆን በሚቀጥለው ቀን አህመድ ግራኝ የክርስታቮን ማንነት እንዲያውቅ እንድሚያረገው ነገረው። ይኸው መልዕክተኛ ለአህመድ ግራኝ የጸጉር መንቀያ እና ትልልቅ መስታውቶች በስጦታ መልክ ሰጠው (ሴት ነህ ብሎ ለመስደብ) ከዚህ በኋላ ሚያዚያ 4 ላይ ጦር ገጠሙና የክሪስታቮ ሃይሎች ድል አደረጉ። በዚህ ጦርነት አንደኛው ወታደር ሲሞት ከግራኝ በኩል ደግም ግራኝ እራሱ ፈረሱን ሰንጥቆ ባለፈ ጥይት ቆሰለ። ፈረሱ ሞቶ ሲወድቅ ግራኝም አብሮ ስለወደቀ የኢማሙ ሰራዊት ንጉሳቸውን በቃሬዛ ተሸክመው በመሸሽ ከጦርነቱ ሜዳ ራቅ ብለው ሰፈሩ። ከ12 ቀን በሁዋላ እንደገና ጦርነት ገጠሙና አሁንም ከበፊቱ በበለጠ የግራኝ ጦር ተሸነፈ። በነዚህ ሁለት ጦርነቶች ውስጥ ክሪስታቮ እንዳዋጊ ትዕዛዝ በመስጠት ብቻ ሳይሆን በድፍረት ፊት ለፊት እየተታኮሰ ጀግንነቱን አስመሰከረ። የሁለተኛው ዙር ጦርነት ድል ከፍተኛ የነበረ ቢሆንም እነክሪስታቮ ይጠብቁት የነበሯቸው ፈርሶች በጊዜ ባለመድረሳቸው ግራኝ ሙሉ በሙሉ ሳይሸነፍ ወደ ደቡብ ለመሸሽ ቻለ። የግራኝን ሽንፈት የሰሙት የአካባቢው ህዝብ ለግራኝ ስንቅ ማቀበል አቆሙ፣ ይልቁኑም አመጽ ማስነሳት ጀመሩ። ከህዝቡ ግብር ለማስከፈል የሚላኩ ወታደሮች ቁጥርም ከጊዜ ወደጊዜ መመናመን ጀመረ። ግራኝ በዚህ ጊዜ ዋጃራት ወይም እንደ አንዳንድ ታሪክ ጽፊወች ዞብል ተራራ ሰራዊቱን አሰፈረ ። ክሪስታቮም ግራኝን በመከተል እስከ አሻንጌ ሃይቅ ድረስ ዘምቶ በመሃሉ ክረምት ስለገባ በእቴጌ ሰብለ ወንጌል ምክር ወፍላ ላይ ሰፈረ። አራተኛው ጦርነት በመሃሉ አንድ የአይሁድ እምነት ተከታይ አምባሰል ተራራ ላይ የግራኝ ጠንካራ ምሽግ እንዳለና ለጊዜው በጥሩ ሁኔታ መክላከያ እንደሌለው ነገረው። ይህን ምሽግ በ3 ምክንያት ለመያዝ ፈለገ፡ 1) ምሽጉ ላይ ብዙ ፈረሶች ነበሩ እናም ፈረሶች ስለሚፈልግ 2) የኢትዮጵያው ንጉስ ገላውዴወስ ሸዋ ውስጥ ጦር ይዞ እየታገለ የነበረ ቢሆንም ሃይሉ ብዙ ስላልነበረና 3) በክሪስታቮና በገላውዲወስ ሃይሎች መካከል ያለ እንቅፋት ይሄው አምባሰል ላይ ያለው የግራኝ ምሽግ ስለሆነ ለመቆጣጠር ፈለገ። (በጊዜው ገላውዲወስ ከ30 እስከ 900 የሚደርሱ ጠመንጃ ያዥ ተከታዮች እንደነበሩት የተለያዩ ጻህፍት ይዘግባሉ) ክሪስታቮ በፍጥነት ከ100 ወታደሮች ጋር በመሆን በተራራው ላይ በመዝመት ተቆጣጠረው። ከዚህ ድል መልስ ወፍላ ላይ ካለው ምሽግ ሲደርስ ግራኝ በሚቀጥለው ቀን እንደሚወረው ተራዳ። ኢማሙ በክረምቱ ወራት የዛቢድ (ደቡብ አረቢያ)ን ንጉስ በመማጸንና ገንዘብ በመላክ ብዙ ነፍጠኞች ፣ ክሪስታቮ ከነበረው በላይ አገኘ። አምስተኛው ጦርነት ፖርቹጋሎቹ በብዙ ጀግንነት ቢፋለሙም፣ ነሐሴ 28፣ የወፍላ ጦርነት ተብሎ በሚታቀው ከባድ ሽንፈት ገጠማቸው። በዚህ ወቅት 170 ብቻ ፖቹጋሎች በሂወት ተረፉ። ክሪስታቮም በጥይት እጁ ቆስሎ ከዋናው ጦር ተለይቶ በሸሸበት ቦታ በአካባቢው በነበረች አሮጊት ጠቋሚነት እሱና 14 ተከታዮቹ ከተደበቁበት ቁጥቋጦ ስር ተማረኩ። . የክርስታቮ ሞት ከተማረከ በኋላ ክሪስታቮ ወደ አህመድ ግራኝ የጦር ካምፕ ተወሰዶ ለኢማሙ ቀረበ። ኢማሙም የተላከለተን የጸጉር መንቀያ በማውጣት የክሪስታቮን ጢም አንድ ባንድ በመንቀል ሃይማኖቱን እንዲቀይር አሰቃየው። ክሪስታቮ በሃይማኖቱ ስለጸና በመጨረሻ ግራኝ አህመድ እራሱ በጎራዴ አንገቱን ቀልቶ ቅሪቱን አጠገቡ ወደነበረው ምንጭ ወረወረው። ካስታኖ የተባለው በጊዜው የነበር የፖርቱጋል ጸሃፊ ያ ምንጭ ወደ ጠበልነት እንደተቀየረ ይናገራል። ከሞቱ በኋላ ግራኝ በወፍላ ጦርነት ያገኘውን ከፍተኛ ድል ግምት ውስጥ በማስገባት የፖርቹጋሎቹ ሃይል ያለጥርጥር አልቆለታል በማለት ከነበሩት የቱርክና አረብ ወታደሮች 200 አስቀርቶ የተቀሩትን በተናቸው። ከዚያ ጣና ሃይቅ አካባቢ ደራስጌ እሚባል ቦታ ላይ ካሰራው ማረፊያ ቦታ ሄዶ ሰፈረ። በዚህ መካከል ግን ንግስት ሰብለ ወንጌልን የሚከተሉ 120 ጦረኞች ከወፍላው ጦርነት ከተረፉት የኢትዮጵያና ፖርቹጋል ሰራዊት ጋር ተቀላቀሉ። ከ10 ቀን በኁዋላም ልጇ አጼ ገላውዲስ ከወታደሮቹ ጋር ክሪስታቮ ነጻ ባወጣው አምባሰል አድርጎ ተገናኛቸው። በዚህ ወቅት ክሪስታቮ ከመሞቱ በፊት ደብረ ዳሞ ላይ ያከማቸውን መሳሪያ አስመጡና የኢትዮጵያዊውንና የፖርቱጋሉን ሃይል አስታጠቁ። የወይና ደጋው ጦርነት በንዲህ ሁኔታ የተባበረው ሰራዊት ወደ ጣና በመትመም የግራኝን ጦር ወይና ደጋ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ተጋፈጡት። በዚህ ጦርነት የፖርቹጋሎች ወታደሮች ሌላውን ክፍል ለኢትዮጵያውያን ትተው ባለፈው ጦርነት ላይ ብዙ ጉዳት ያደረሱባቸውን የቱርክ ወታደሮች ላይ በማነጣጠር ብዙ ጉዳት አደረሱ። በመካከሉም አንዱ ፖርቱጋላዊ ግራኝን አነጣጥሮ በመግደል የክሪስታቮን ሞት ሊበቀል ቻለ። የአውሮፓ ሰዎች የኢትዮጵያ ታሪክ
52662
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8C%AB%E1%88%89%E1%88%81%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%88%B3
ሀጫሉሁንዴሳ
ሀጫሉ ሁንዴሳ ( ; አማርኛ ;ሀጫሉ ሁንዴሳ፣ 1986 - 29 ሰኔ 2020) ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ፣ ዘፋኝ እና የሲቪል መብት ተሟጋች ነበር። ሁንዴሳ እ.ኤ.አ. በ2014-2016 በተካሄደው የኦሮሞ ተቃውሞ ትልቅ ሚና ተጫውቷል ።አብይ አህመድ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር በኃላፊነት እና በመቀጠልም በ2018 የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆኑ አድርጓል ። የግል ሕይወት ሀጫሉ ሁንዴሳ በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከአባታቸው ከጉዳቱ ሆራ እና ቦንሳ በ1986 ተወለደ። የኦሮሞ ወላጆች ልጅ ሁንዴሳ በትምህርት ቤት ክበብ ውስጥ እየዘፈነ ያደገው ከብት በመጠበቅ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2003 ፣ በ 17 ዓመቱ ፣ በተቃውሞ ሰልፎች ውስጥ ተሳትፏል ተብሎ ታሰረ። በቀርጫሌ አምቦ ለአምስት ዓመታት ታስሮ በ2008 ሁለት ሴት ልጆች ያሉት ፋንቱ ደምሴን አግብቷል። ሁንዴሳ እስር ቤት እያለ የመጀመርያውን አልበሙን ግጥሞች ያቀናበረ እና የጻፈው። አልበሙ, , በ 2009 ተለቀቀ. እ.ኤ.አ. በ 2013 ዩናይትድ ስቴትስን ተዘዋውሮ ሁለተኛውን አልበሙን አወጣ, , ይህም በአማዞን ሙዚቃ ላይ #1 በጣም የተሸጠው የአፍሪካ የሙዚቃ አልበም ነበር። ሁንዴሳ ከመሞቱ አንድ ሳምንት ቀደም ብሎ በሶስተኛው አልበሙ ማዓል ማሊሳ ላይ እየሰራ መሆኑን ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ 2021 አልበሙ የተለቀቀው በሞተበት አመታዊ በዓል ላይ ነው። የሃንዴሳ የተቃውሞ መዝሙሮች የኦሮሞን ህዝብ አንድ አድርገው ጭቆናን እንዲቋቋሙ አበረታተዋል። በ2014–2016 በኦሮሞ ተቃውሞ ወቅት የእሱ ዘፈኖች ከፀረ-መንግስት ተቃውሞ ጋር በቅርብ የተቆራኙ ናቸው። “ማላን ጅራ” (የኔ ህልውና) የኦሮሞ ተወላጆችን ከአዲስ አበባ መፈናቀል ያሳስበዋል። ነጠላ ዜማው በሰኔ 2015 ከተለቀቀ ከወራት በኋላ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም በመላው የኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ ተካሄዷል። ዘፈኑ ለተቃዋሚዎች መዝሙር ሆነ እንዲሁም በብዛት ከታዩት የኦሮምኛ የሙዚቃ ቪዲዮች አንዱ ሆኗል። በዲሴምበር 2017 ሁንዴሳ በሶማሌ ክልል ብሔር ተኮር ጥቃት ለተፈናቀሉ 700,000 ኦሮሞዎች ገንዘብ በማሰባሰብ በአዲስ አበባ በተዘጋጀ ኮንሰርት ላይ ዘፈነ። ኮንሰርቱ በኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ በቀጥታ ተላልፏል። የሃንዴሳ ዘፈኖች የኦሮሞን ተስፋ እና ብስጭት ያዙ። መምህር አወል አሎ እንዳሉት " ሀጫሉ የኦሮሞ አብዮት ማጀቢያ፣የግጥም አዋቂ እና የኦሮሞን ህዝብ ተስፋ እና ምኞት ያንጸባረቀ አክቲቪስት ነበር።" ግድያ እና በኋላ ሁንዴሳ እ.ኤ.አ. ሰኔ 29 ቀን 2020 ምሽት ላይ በአዲስ አበባ ከተማ ዳርቻ በሚገኘው ገላን ከተማ በሚገኘው ገላን ኮንዶሚኒየም በጥይት ተመትቷል። ወደ ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል ተወስዶ ህይወቱ አልፏል። ፖሊሶች ህዝቡን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ ሲጠቀሙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሃዘንተኞች በሆስፒታሉ ተሰበሰቡ። በዘፋኙ የቀብር ስነስርአት ላይ ሁለት ሰዎች በጥይት ተመተው 7 ሰዎች ቆስለዋል። በአምቦ የሚገኘው የተቃዋሚው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባል ፋይንባር ኡማ የጸጥታ ሃይሎች በጥይት መተኮሳቸውን “ሰዎች ወደ ቀብር ሥነ ሥርዓቱ እንዳይሄዱ ተደርገዋል” ሲሉ ገልጸዋል ። የሃንዴሳ ሬሳ ሣጥን በአምቦ ስታዲየም ውስጥ በጥቁር መኪና ከነሐስ ባንድ እና በፈረስ ፈረሰኞች ታጅቦ ገባ። በኋላም በቤተሰቡ ፍላጎት መሰረት በከተማው ውስጥ በሚገኝ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበረ። ፖሊስ ከግድያው ጋር በተያያዘ በርካታ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሏል። ሁንዴሳ ከመሞታቸው በፊት በነበረው ሳምንት ውስጥ ለኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ቃለ መጠይቅ ሲሰጡ ጨምሮ የግድያ ዛቻ እንደደረሰባቸው ተናግሯል። የሃንዴሳ ሞት በኦሮሚያ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞዎችን የቀሰቀሰ ሲሆን ወደ 160 የሚጠጉ ተገድለዋል። በአዳማ በተደረጉ ሰልፎች 9 ተቃዋሚዎች ሲገደሉ ሌሎች 75 ቆስለዋል። በጭሮ ሁለት ሰዎች በጥይት ሲገደሉ በሐረር ከተማ ተቃዋሚዎች የልዑል መኮንን ወልደ ሚካኤልን ሃውልት አፍርሰዋል። እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2020 በካኒዛሮ ፓርክ ፣ ዊምብልደን ፣ ደቡብ ምዕራብ ለንደን የሚገኘው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት በኦሮሞ ተቃዋሚዎች ወድሟል። ብዙ የኢትዮጵያ ብሄረሰብ ኦሮሞ ተወላጆች በሃይለስላሴ ዘመን ተጨቁነዋል ይላሉ። ሁንዴሳ አጎት በግጭቱ ተገድሏል። የመብት ተሟጋቾች ሶስት ሰላማዊ ሰልፈኞች በጸጥታ ሃይሎች መገደላቸውን ሲገልጹ በድሬዳዋ ከተማ ህዝባዊ ተቃውሞውን ለመበተን በጸጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት ስምንት ሰዎችን ማከም መቻሉን አንድ ዶክተር ተናግረዋል። ሰኔ 30 ቀን 2020 ከቀኑ 9፡00 ላይ፣ በኢትዮጵያ ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት በአብዛኛው ተቋርጧል፣ ይህ እርምጃ ቀደም ሲል በሁከትና ብጥብጥ ወቅት በመንግስት ይወሰድ ነበር። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የሁንዴሳ ቤተሰቦች ማዘናቸውን ገልጸው ረብሻ እየባሰ ባለበት ሁኔታ እንዲረጋጋ አሳስበዋል። የመገናኛ ብዙሃን እና አክቲቪስት ጃዋር መሀመድ ሁንዴሳን በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ሲመልስ "ሀጫሉን የገደሉት ብቻ አይደለም:: በኦሮሞ ብሔር እምብርት ላይ ተኩሰው እንደገና! ! . . . ሁላችንም ልትገድሉን ትችላለህ፣ በፍጹም ልታስቆመን አትችልም! ! በጭራሽ! ” መንግስት ጃዋር መሃመድን እና ደጋፊዎቹን የከሰሰው የሃንዴሳ አስከሬን ወደ ትውልድ ከተማው አምቦ ሲወሰድ 100 ነው ከአዲስ አበባ በስተ ምዕራብ ኪሜ ከሁንዴሳ ቤተሰብ ፍላጎት ውጪ። የጃዋር የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ባለስልጣን አቶ ጥሩነህ ገመታ ለእሱ መታሰራቸው እንዳሳሰባቸውና “በጸጥታ ችግር ምክንያት የታሰሩትን” እንዳልጎበኙ ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ አገልግሎት ተናግረዋል። ጃዋር በቀደሙት መንግስታት በፖለቲካ የተገለሉት የኢትዮጵያ ትልቁ ብሄር ለሆነው የኦሮሞ ህዝብ የበለጠ የመብት ጥያቄ አቅርቦ ነበር። ቀደም ሲል የለውጥ አራማጁን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን ደግፎ እራሱ ኦሮሞ ቢሆንም ከዚያን ጊዜ ወዲህ ጠንከር ያለ ተቺ ሆኗል። ጃዋርን ጨምሮ 35 ሰዎች ከጠባቂው ስምንት ክላሽንኮቭ፣ አምስት ሽጉጦች እና ዘጠኝ የራዲዮ ማሰራጫዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል። የሃንዴሳ ግድያ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች ሁከትና ብጥብጥ ከቀሰቀሰ በኋላ አብይ ፍንጭ የሰጠው ለግድያው ግልፅ የሆነ ተጠርጣሪ እና ግልጽ ምክንያት ሳይኖር ሁንዴሳን በውጪ ሃይሎች የተገደለ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል። አንድ የግብፅ ዲፕሎማት ግብፅ አሁን ካለችበት ውጥረት ጋር ምንም ግንኙነት የላትም ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ኢያን ብሬመር በታይም መጽሄት መጣጥፍ ላይ ጠ/ሚኒስትር አብይ “ኢትዮጵያውያንን በጋራ ጠላት የሚታሰበውን አንድ የሚያደርጋቸው ፍየል እየፈለጉ ሊሆን ይችላል” ሲል ጽፏል። ሳንዪ ሞቲ ዋኢ ኬኒያ ማዓል ማሊሳ "ግድያው የኢትዮጵያውያንን ተቃውሞ የቀሰቀሰበት ዘፋኝ" የቢቢሲ ዜና. ጁላይ 2 2020። በጁላይ 13 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 13 የተገኘ የኢትዮጵያውያን የአመፅ ደጋፊዎች በለንደን የሚገኘው የሀይሊ ስላሴ ሃውልት ፈርሶ ሐምሌ 3 ቀን ተመለሰ "ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ በብሄር ብጥብጥ ተቀበረ" የቢቢሲ ዜና. ጁላይ 2 2020። ኦገስት 7 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 21 የተገኘ ደስታ (ሰኔ 30 ቀን 2020)። " ሞተ, ተገደለ, ሚስት, ዊኪ, ባዮ" የቅርብ ዜና ደቡብ አፍሪካ. በጁላይ 1 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። በሰኔ 30 የተገኘ "ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ ከተገደለ በኋላ ገዳይ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ" የቢቢሲ ዜና. 30 ሰኔ 2020። በጁላይ 1 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁን 30 ተገኘ። ሀጫሉ ሁንዴሳ - አልፈራም ( - አልፈራም ( "ባለ14 ትራክ አልበም በሚቀጥለው ሳምንት ይለቀቃል ይላል ቤተሰብ" (በእንግሊዘኛ)። አዴሞ፣ መሐመድ (ታህሳስ 31፣ 2017)። "የ2017 የኦሮሞ ምርጥ ሰው፡ ሀጫሉ ሁንዴሳ" በጁላይ 19 2019 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁን 30 የተገኘ ሰላም፣ አመሰግናለሁ (መጋቢት 30 ቀን 2018)። ""እዚህ ነን"፡ የኢትዮጵያ አብዮት ማጀቢያ ሙዚቃ የአፍሪካ ክርክሮች. በጁላይ 1 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። በሰኔ 30 የተገኘ ዳሂር፣ አብዲ ላፍ (30 ሰኔ 2020)። " ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ እና አክቲቪስት ሀጫሉ ሁንዴሳ በጥይት ተመትቷል" ኒው ዮርክ ታይምስ. በጁላይ 1 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። በሰኔ 30 የተገኘ የሃጫሉ ሞት ተከትሎ ብጥብጥ ውስጥ የተሳተፉ ሚዲያዎች፣ ጁላይ 4 "የኢትዮጵያ ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ስነስርአት ላይ ፖሊስ አገደ" የኢትዮጵያዊው ዘፋኝ ሃጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ስነስርአት (በቱርክ) ለቅሶ ላይ የነበሩትን ፖሊስ አገደ። በጁላይ 21 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 21 ላይ የተገኘ አሎ፣ አወል ኬ "የ19ኛው ክፍለ ዘመን 1000ኛ ዓመት በዓል" "በለንደን ፓርክ የሃይለስላሴ ሃውልት ፈርሷል" የቢቢሲ ዜና. የቢቢሲ ዜና. ጁላይ 2 2020። በጁላይ 7 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 2 ተገኘ። ገዳም ፣ ፈለቀ ፣ አዴባዮ ፣ ተፈራ ፣ ቤተልሔም ፣ ቡኩላ። "የተገደለው ኢትዮጵያዊ አክቲቪስት እና ዘፋኝ በተቃውሞ 81 ሰዎች ሲገደሉ ተቀበረ" ሲ.ኤን.ኤን. በጁላይ 2 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 3 የተገኘ "በኢትዮጵያ ዘፋኝ ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ በተፈጠረው አለመረጋጋት የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል" 30 ሰኔ 2020። በጁላይ 6 ከመጀመሪያው የተመዘገበ "በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት መዘጋቱ በዘፋኙ ሞት ምክንያት አለመረጋጋት ተፈጠረ" ዩሮ ኒውስ ጁላይ 1 2020። በጁላይ 3 ላይ ከመጀመሪያው የተመዘገበ ፊሊክስ፣ ቤተልሔም ዘፋኝ አክቲቪስት ከሞተ በኋላ የኢንተርኔት አገልግሎት በኢትዮጵያ ተቋርጧል። ሲ.ኤን.ኤን. ጁላይ 7 ላይ ከመጀመሪያው የተመዘገበ "ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ ሃጫሉ ሁንዴሳ በአዲስ አበባ በጥይት ተመትቷል" አልጀዚራ 30 ሰኔ 2020። በጁላይ 1 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁን 30 ተገኘ። "በኢትዮጵያ ዘፋኝ ሞት ምክንያት የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ገደለ የቢቢሲ ዜና. ጁላይ 1 2020። በጁላይ 3 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 3 ተገኘ። "ኢትዮጵያውያን የአንድን ሙዚቀኛ ግድያ ለመቃወም ጎዳናዎች በወጡበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ገብተዋል" ጊዜ። በጁላይ 14 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 11 ላይ የተገኘ "ካይሮ "ከአሁኑ የኢትዮጵያ ውጥረት ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም: የግብፅ ዲፕሎማት - ፖለቲካ - ግብፅ" አህራም ኦንላይን. በጁላይ 11 2020 ከመጀመሪያው የተመዘገበ። ጁላይ 11 ላይ የተገኘ ውጫዊ አገናኞች ከሃጫሉ ሁንዴሳ ጋር የተገናኘ ሚዲያ በዊኪሚዲያ ኮመንስ ኢትዮጵያን ድምጻዊ ፋየር አርም ግድያ ከኦሮሚያ ከተማ ኦሮሚያ ዘፍ ን የኦሮሞ ህዝብ 21 ክፍለ ዘመን ውጫዊ አገናኝ
52442
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%88%8E%E1%8A%95%20%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%8A%AD
ኢሎን ማስክ
ይህ መጣጥፍ ስለ ቴስላ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ነው ፣ አንባቢዎች በአንቀጹ ውስጥ ያሉትን የሰዓት ቀናት ከአውሮፓውያን የቀን መቁጠሪያ በተለየ በጽሑፉ ውስጥ ካልሆነ በስተቀር እንዳያዩ ይመከራል ። ይህ ጽሑፍ በከፍተኛ ሁኔታ ሊስተካከል ነው። ኢሎን ሪቭ ማስክ /፤ ሰኔ 28፣ 1971 ተወለደ) ሥራ ፈጣሪ፣ ባለሀብት እና የንግድ ታላቅ ሰው ነው። እሱ በ መስራች፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና ዋና መሐንዲስ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ባለሀብት፣ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እና የ .; የቦሪንግ ኩባንያ መስራች; እና የ እና ተባባሪ መስራች. እ.ኤ.አ. እስከ ኤፕሪል 2022 ድረስ ወደ 273 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ሀብት ያለው፣ በብሉምበርግ ቢሊየነሮች መረጃ ጠቋሚ እና በፎርብስ የእውነተኛ ጊዜ ቢሊየነሮች ዝርዝር መሠረት ማስክ በዓለም ላይ እጅግ ሀብታም ሰው ነው። ማስክ ከካናዳ እናት እና ደቡብ አፍሪካዊ አባት ተወልዶ ያደገው በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ነው። በ17 አመቱ ወደ ካናዳ ከመውጣቱ በፊት የፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲን ለአጭር ጊዜ ተከታትሏል ። በኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ተመዝግበው ከሁለት አመት በኋላ ወደ ፔንስልቬንያ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው በኢኮኖሚክስ እና ፊዚክስ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. ጅምር በኮምፓክ በ 307 ሚሊዮን ዶላር በ1999 ተገዛ። በዚሁ አመት ማስክ የኦንላይን ባንክ ኤክስ.ኮምን በጋራ መስርቷል፣ እ.ኤ.አ. በ2000 ከ ጋር በመዋሃድ ፈጠረ። ኩባንያው በ 2002 በ የተገዛው በ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ነው. እ.ኤ.አ. በ 2002 ማስክ ስፔስኤክስን የኤሮስፔስ አምራች እና የጠፈር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅትን አቋቋመ ፣ እሱም ዋና ስራ አስፈፃሚ እና ዋና መሀንዲስ ነው። እ.ኤ.አ. ቴስላ እና ቴስላ ኢነርጂ ሆነ። እ.ኤ.አ. በ2015፣ ወዳጃዊ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን የሚያበረታታውን የተባለ ለትርፍ ያልተቋቋመ የምርምር ኩባንያ በጋራ አቋቋመ። እ.ኤ.አ. በ 2016 ኒውራሊንክን በአንጎል-ኮምፒዩተር ኢንተርፕራይዞች ልማት ላይ ያተኮረ የኒውሮቴክኖሎጂ ኩባንያ አቋቋመ እና የተሰኘውን ዋሻ ግንባታ ኩባንያ አቋቋመ። ማስክ ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የክትባት ማጓጓዣ ዘዴን ሃይፐርሉፕን አቅርቧል። ማስክ ላልተለመዱ እና ሳይንሳዊ ያልሆኑ አቋሞች እና በጣም ይፋ በሆነ አወዛጋቢ መግለጫዎች ተችቷል። እ.ኤ.አ. በ 2018 ቴስላን በግል ለመቆጣጠር የገንዘብ ድጋፍ እንዳገኘ በውሸት በትዊተር በመላክ በዩኤስ ሴኩሪቲስ እና ልውውጥ ኮሚሽን () ተከሷል። በጊዜያዊነት ከሊቀመንበርነቱ በመልቀቅ እና በትዊተር አጠቃቀሙ ላይ ገደቦችን በመስማማት ከ ጋር ተስማማ። እ.ኤ.አ. በ2019፣ በታም ሉአንግ ዋሻ ማዳን ውስጥ ምክር በሰጠው የእንግሊዝ ዋሻ የቀረበለትን የስም ማጥፋት ችሎት አሸንፏል። ማስክ ስለ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ የተሳሳተ መረጃ በማሰራጨቱ እና እንደ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ ክሪፕቶፕ እና የህዝብ ማመላለሻ ባሉ ጉዳዮች ላይ ስላለው ሌሎች አስተያየቶቹ ተችተዋል። የመጀመሪያ ህይወት ልጅነት እና ቤተሰብ ኢሎን ሪቭ ማስክ ሰኔ 28 ቀን 1971 በፕሪቶሪያ ፣ ደቡብ አፍሪካ ተወለደ። እናቱ በሳስካችዋን፣ ካናዳ የተወለደ፣ ነገር ግን በደቡብ አፍሪካ ያደገው ሞዴል እና የአመጋገብ ባለሙያ ማዬ ማስክ ( ኔኤ ሃልዴማን) ትባላለች። አባቱ ኤሮል ማስክ በደቡብ አፍሪካ የኤሌክትሮ መካኒካል መሐንዲስ፣ ፓይለት፣ መርከበኛ፣ አማካሪ እና የንብረት ገንቢ በአንድ ወቅት በታንጋኒካ ሀይቅ አቅራቢያ የሚገኘው የዛምቢያ ኤመራልድ ማዕድን ማውጫ ግማሽ ባለቤት ነበር። ማስክ ታናሽ ወንድም ኪምባል (የተወለደው 1972) እና ታናሽ እህት ቶስካ (የተወለደው 1974) አለው። የእናቱ አያት ኢያሱ ሃልዴማን በነጠላ ሞተር ቤላንካ አውሮፕላን ወደ አፍሪካ እና አውስትራሊያ አውሮፕላን ውስጥ መዝገብ ሰባሪ ጉዞዎችን በማድረግ ቤተሰቡን የወሰደ ጀብደኛ አሜሪካዊ-የተወለደ ካናዳዊ ነበር። እና ማስክ የብሪቲሽ እና የፔንስልቬንያ ደች ዝርያ አለው። ማስክ ገና ልጅ እያለ ዶክተሮች መስማት የተሳነው መሆኑን ስለጠረጠሩ አዴኖይድስ ተወግዶ ነበር ነገር ግን እናቱ በኋላ ላይ "በሌላ ዓለም" እያሰበ እንደሆነ ወሰነች. ቤተሰቡ በኤሎን ወጣትነት በጣም ሀብታም ነበር; ኤሮል ማስክ በአንድ ወቅት “ብዙ ገንዘብ ነበረን አንዳንድ ጊዜ ደህንነታችንን እንኳን መዝጋት አንችልም” ብሏል። እ.ኤ.አ. ልታስበው የምትችለውን ክፉ ነገር ሁሉ ማለት ይቻላል እርሱ አድርጓል። በአባቱ በኩል ግማሽ እህት እና ግማሽ ወንድም አለው. ኢሎን በወጣትነቱ የአንግሊካን ሰንበት ትምህርት ቤት ገብቷል። በ10 ዓመቱ ማስክ የኮምፒዩተር እና የቪዲዮ ጨዋታዎችን ፍላጎት አዳበረ እና -20 አግኝቷል። የኮምፒዩተር ፕሮግራሚግን በማኑዋል የተማረ ሲሆን በ12 ዓመቱ የተሰኘውን ላይ የተመሰረተ የቪዲዮ ጌም ኮድ ለ እና መፅሄት በ500 ዶላር ሸጠ። ግራ የሚያጋባ እና አስተዋይ ልጅ፣ ማስክ በልጅነቱ ሁሉ ጉልበተኛ ነበር እና አንድ ጊዜ የወንዶች ቡድን ደረጃ ላይ ከጣሉት በኋላ ሆስፒታል ገብቷል። ከፕሪቶሪያ ቦይስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከመመረቁ በፊት የ መሰናዶ ትምህርት ቤት እና ብራያንስተን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቷል ከካናዳ ወደ አሜሪካ መግባት ቀላል እንደሚሆን የተረዳው ማስክ በካናዳ በተወለደችው እናቱ በኩል የካናዳ ፓስፖርት ጠየቀ። ሰነዶቹን በመጠባበቅ ላይ እያለ ለአምስት ወራት በፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ገብቷል; ይህ በደቡብ አፍሪካ ወታደራዊ አገልግሎት ውስጥ የግዴታ አገልግሎት እንዳይሰጥ አስችሎታል. ማስክ በሰኔ 1989 ካናዳ ደረሰ፣ እና በሳስካችዋን ውስጥ ከአንድ ሁለተኛ የአጎት ልጅ ጋር ለአንድ ዓመት ያህል በእርሻ እና በእንጨት ወፍጮ ውስጥ ያልተለመዱ ስራዎችን ኖረ። እ.ኤ.አ. በ 1990 በኪንግስተን ፣ ኦንታሪዮ ወደሚገኘው ኩዊንስ ዩኒቨርሲቲ ገባ። ከሁለት አመት በኋላ ወደ ፔንስልቬንያ ዩኒቨርሲቲ ተዛውሮ በ1995 በፊዚክስ ባችለር ኦፍ አርትስ ዲግሪ እና በኢኮኖሚክስ የሳይንስ ባችለር ዲግሪ አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1994 ፣ ሙክ በበጋው ወቅት በሲሊኮን ቫሊ ውስጥ ሁለት ልምምዶችን አካሂዷል-በኃይል ማከማቻ ጅምር ፒናክል ምርምር ኢንስቲትዩት ፣ ለኃይል ማከማቻ ኤሌክትሮይቲክ አልትራካፓሲተሮችን ያጠናል እና በፓሎ አልቶ ላይ የተመሠረተ ጅምር የሮኬት ሳይንስ ጨዋታዎች። እ.ኤ.አ. በ 1995 በካሊፎርኒያ ውስጥ በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ በቁሳቁስ ሳይንስ የዶክተር ኦፍ ፍልስፍና (ፒኤችዲ) ፕሮግራም ተቀበለ ። ማስክ በኔትስኬፕ ሥራ ለማግኘት ሞክሮ ነበር ነገርግን ለጥያቄዎቹ ምንም ምላሽ አላገኘም። ከሁለት ቀናት በኋላ ስታንፎርድን አቋርጦ የኢንተርኔት እድገትን ለመቀላቀል እና የኢንተርኔት ጅምር ለመጀመር ወሰነ። የንግድ ሥራ እ.ኤ.አ. በ1995 ማስክ፣ ኪምባል እና ግሬግ ኩሪ ከመልአክ ባለሀብቶች በተገኘ ገንዘብ ዚፕ2ን የድር ሶፍትዌር ኩባንያ መሰረቱ። ሥራውን በፓሎ አልቶ ውስጥ በሚገኝ አነስተኛ የተከራይ ቢሮ ውስጥ አስቀመጡት። ኩባንያው የኢንተርኔት ከተማ መመሪያን አዘጋጅቶ ለጋዜጣ አሳታሚ ኢንዱስትሪ፣ ካርታዎች፣ አቅጣጫዎች እና ቢጫ ገፆች አቅርቧል። ማስክ ኩባንያው ውጤታማ ከመሆኑ በፊት አፓርታማ መግዛት ስላልቻለ ቢሮ ተከራይቶ ሶፋ ላይ ተኝቶ ውስጥ ሻወር ማድረጉን እና አንድ ኮምፒዩተር ከወንድሙ ጋር እንደሚጋራ ተናግሯል። እሱ እና ኪምባል በንግድ ውሳኔዎች ላይ መስማማት በማይችሉበት ጊዜ ልዩነቶቻቸውን በትግል መፍታት እንደቻሉ ማስክ “ድረ-ገጹ በቀን ውስጥ ነበር እና እኔ ማታ ማታ በሳምንት ሰባት ቀን ፣ ሁል ጊዜ ኮድ እያደረግሁ ነበር” ብለዋል ። የማስክ ወንድሞች ከኒውዮርክ ታይምስ እና ከቺካጎ ትሪቡን ጋር ውል ወስደዋል እና የዳይሬክተሮች ቦርድ ከ ጋር የመዋሃድ ዕቅዶችን እንዲተው አሳምነው።ሙስክ በሊቀመንበሩ ሪች ሶርኪን የተያዘው ዋና ስራ አስፈፃሚ ለመሆን ያደረገው ሙከራ በቦርዱ ከሽፏል። . ኮምፓክ በየካቲት 1999 ዚፕ2ን በ307 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ ገንዘብ ገዙ እና ማስክ ለ7 በመቶ ድርሻው 22 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1999 ማስክ በመስመር ላይ የፋይናንስ አገልግሎት እና የኢሜይል ክፍያ ኩባንያ ን በጋራ አቋቋመ። ጅምር በፌዴራል ኢንሹራንስ ከገቡት የመስመር ላይ ባንኮች አንዱ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ የስራ ወራት ከ200,000 በላይ ደንበኞች አገልግሎቱን ተቀላቅለዋል። የኩባንያው ባለሀብቶች ማስክን ልምድ እንደሌለው አድርገው በመቁጠር በዓመቱ መጨረሻ በኢንቱይት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቢል ሃሪስ እንዲተኩ አድርገውታል። በሚቀጥለው አመት፣ ውድድርን ለማስቀረት ከኦንላይን ባንክ ኮንፊኒቲ ጋር ተዋህዷል። በማክስ ሌቭቺን እና በፒተር ቲኤል የተመሰረተው ኮንፊኒቲ ከኤክስ.ኮም አገልግሎት የበለጠ ታዋቂ የነበረው ፒፓል የገንዘብ ማስተላለፊያ አገልግሎት ነበረው ።በተዋሃደው ኩባንያ ውስጥ ማስክ እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተመለሰ። ሙክ የማይክሮሶፍት ሶፍትዌሮችን ከሊኑክስ መመረጡ በድርጅቱ ውስጥ አለመግባባት ፈጠረ እና ቲኤል ስራውን እንዲለቅ አድርጎታል። በቴክኖሎጂ ጉዳዮች እና የተቀናጀ የቢዝነስ ሞዴል ባለመኖሩ ቦርዱ ማስክን በማስወገድ በሴፕቴምበር 2000 በቲኤል ተክቷል። ኢቤይ በ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ክምችት፣ ከዚህ ውስጥ ሙክ - 11.72% የአክሲዮን ትልቁ ባለድርሻ -175.8 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 2017 ማስክ ስሜታዊ እሴት እንዳለው በማብራራት የ ን ጎራ ከ ላይ ላልታወቀ መጠን ገዝቷል ።
52435
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%88%8D%E1%8C%85
የዓባይ ልጅ
የዓባይ ልጅ የጣልቃ ገብነት መሳሪያው በኢትዮጵያ እስሌማን ዓባይ✍️ [ቃል በገባሁት መሰረት፡ አንድ የሀገራችን ተቋም ከ ታብሌት መረከቡ፤ እንዲሁም በተያያዥ የሚመጣ ስውር አጀንዳ የፅሁፉ ትኩረት ይሆናል። ከተቋሙ አመራሮች ጋር ስለ ስጋቱ በመነጋገራችን ስሙን ባለመጥቀስ አቅርቤዋለሁ። መስሪያ ቤቱ ታብሌቶቹን የተቀበለው ከ የባሰ ከሆነው የፔንታጎን ቅርንጫፍ መሆኑ ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል። ይህ የ ቅርንጫፍ የሽግግር ኢኒሼቲቭ ቢሮ ይባላል፣ ወይም የሚሉት። የ የውጭ ተልዕኮ ከሌሎች ዘመናት በተለየ እንዲሆን ባይደን ማዘዛቸው ይታወሳል። ይኸውም በሳማንታ ፓወር እየተመራ ከመቼውም በበለጠ የ ቀኝ እጅ እንዲሆን ነበር የተደረገው። ለኢትዮጵያው ተቋም ታብሌቶች ያቀረበው አደገኛው የ ክንፍ ሲሆን በውጭ አገራት እንደ ጦርነት አይነት ቀውስ ሲከሰት የሚቋቋም ነው። ምን ሲያደርግ ነበር? ብለን ስንጠይቅ ምላሹ በምንገምታቸውም በማንገምታቸውም ተንኮሎች የተሞላ ታሪኩን እንሰማለን። ልብ በሉ ስጋተለ የኛው ተቋም ታብሌት ከመቀበሉ በላይ በሶስቱ ክልሎች ካቀረበው የርዳታ ገንዘብ ጋር አብሮ የሚመጣ ጣጣ ነው። መሰል ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ከውጭ አገራት መቀበላችን አይቀሬ ነውና የሳይበር ጥበቃ አቅም መገንባት የመፍትሄ አንዱ ርምጃ ነው። ይሁንና ቁልፍ መረጃዎችና የመረጃ ሰዎች ጋር ልውውጥ የሚያደርግ የአገራችን መስሪያ ቤት ከተቀበለው የታብሌት ርዳታ ከጥቅሙ አሉታዊ ጉዳቱ እጅጉን አሳሳቢ ይሆናል። ከ33 ታብሌቶች ድጋፍ በተጨማሪ ባለፈው አመት ከ የትብብር ስምምነት አድርገው አራት አማካሪዎችን ወጪ ሸፍኖ አስመድቧል። ሰባት ተለማማጅ ባለሙያዎች ቅጥርና የቁሳቁስ ግዢ በአጠቃላይ 100 ሺህ ዶላር/3.8 ሚሊየን ብር ወጪ ማድረጉን በድረ ገፁ አስፍሯል። ይበልጥ የሚያስገርመው ደግሞ፣ መሳሪያውን እሺ ብሎ የተቀበለው መስሪያ ቤት በመሰል ስጋቶችን በተመለከተ ጥናታዊ ምክረ-ሐሳቦች እንዲያቀርብ የተመሰረተ መሆኑ ነው። የዛሬን አያርገውና የ ጉድ ይፋ የሆነው በአሶሼትድ ፕሬስ የምርመራ ዘገባ ነበር። አሶሼትድ ፕሬስ መረጃውን ደልቶታል፤ ኮፒዎችን ግን ማግኘት ችያለሁ። በወቅቱ ሶስት የ ጋዜጠኞች በአሜሪካ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ እኛ በዩኤስኤአይዲ በኩል በተከፈተ የሽግግር ተነሳሽነት ቢሮ በሚል ግልጽ ያልሆነ ቢሮ በኩባ የሞባይል ስልኮች ትዊተርን የመሰለ የማህበራዊ ትስስር መተግበሪያ ለ አላማ ማስፈፀሚያነት ስለማዘጋጀቱ ምርመራ ዘገባው ፀሀይ ላይ አስጥቶት አልፏል። የኩባ ወጣቶች መተግብሪያው በአሜሪካ የስለላ ድርጅቶች እንደሚሾር፣ ግላዊ መረጃቸው እየተቀዳ መሆኑን አልጠረጠሩም ነበር ይላል ዘገባው። "" በማለት በኩባ ብሄራዊ ወፍ የተሰየመ መተግበሪያ " የኩባዊያንን የግል መረጃ ይሰበስባል፣ በሚፈጥሩት መስተጋብርም የፖለቲካ ዝንባሌዎቻቸውን በደረጃ ያስቀምጣል። "የኩባ መንግስትን የሚቃወሙ ባንዶች በ..ኮንሰርቱ ላይ እንዲጫወቱ መፍቀድ ተገቢ ነበር ወይ?" የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸው እንደነበር የምርመራ ዘገባው በአብነት ተጠቅሶታል። ስትራቴጂ በወጣቱ የሚወደዱ መረጃዎችን መጀመሪያ ላይ በስፋት በማቅረብ፣ በሂደት የተመዝጋቢውንና የተሳትፎ መጠኑን መገንባት፣ ቀስ በቀስ ደግሞ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን ጉዳዮችን በማቅረብ ኋላ ላይም ወደ ፖለቲካዊ ንቅናቄ እንዲገቡ ማነሳሳት ነበር። በዚህም በመንግስትና ህብረተሰቡ መሀል ያለውን የሃይል ሚዛን መናድና በሚፈለገው መንገድ እንደገና ለማዋቀር ያለመ ነበር። እንደ ምርመራ ሪፖርቱ። አብዛኛዎቹ የዩኤስኤአይዲ የጣልቃ ገብነት ፕሮጄክቶች “ሽግግር” ብለው በሚጠሩት ስያሜ በ በኩል ነው ተፈፃሚ የሚሆኑት። በ1994 የተመሰረተው በራሷ በአሜሪካ ከሚገኙ የባንዳ ኔትወርኮች፣ የልማት ድርጅቶችና “መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅት” ተብዬዎች ጋር ውል ገብቷል በሚል ተወግዟል። ከ ጋር ሲሰራ ከሲአይኤ በስተቀር ከየትኛውም የልማት ድርጅቱ ክንፍ ወይም የመንግስት አካል የተነጠለ አካሄድ ያለው ነው። ልዩ የአስተዳደር ዘይቤ ያለውና እንደ የውጭ ዘመቻ በተለየ የተቋቋመ ቢሮ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። ይህ የአስተዳደር ዘይቤ በኦቲአይ እና በኮንትራክተሩ መካከል በሚኖር ጠንካራ አጋርነት ላይ የተመሰረተ ይሆናል”። "ዓላማው...የሽግግር ተነሳሽነት ቢሮ (ኦቲአይ) ለአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ አላማ ቀውስ የገባችው ሀገር ውስጥ የሚገኙ አጋሮችን በመርዳት... የሽግግርና የማረጋጊያ ፍላጎቶች ላይ ያነጣጠረ ፈጣን፣ ተለዋዋጭ፣ የአጭር ጊዜ ርዳታ በመስጠት ይሰራል። "በሽግግር፣ በግጭት ወይም ከግጭት ወደ ሰላም እንዲሁም መሰል ወሳኝ የፖለቲካ ክንውኖች ሲከሰቱ የእድል መስኮቱን የሚታወቅበትን የአጭር ጊዜ ፕሮጀክት ይጀምራል። አብዛኛውን ጊዜ እስከ ሶስት አመት የጊዜ ቆይታ ያለው ነው” ወደ አንድ ሀገር ከመግባታቸው በፊት ተከታዮቹን መመዘኛዎች ይጠቀማል፡- “ • አገሪቱ ለአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅም አስፈላጊ ናት? • አሜሪካን የሚጠቅም የእድል መስኮት አለ? • የኦቲአይ መሳተፍ ለአሜሪካ ጥቅም የመሳካቱን እድል በከፍተኛ ደረጃ መጨምር ይችላል? ይኸው የ ቢሮ የመጀመሪያውን መስፈርቱን እንደሚከተለው ያብራራል። “ • አገሪቱ ለአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅም ጠቃሚ ናት? ሰብአዊ ርዳታ የሚከፋፈለው በተረጂ መንግስታት ፍላጎት ላይ ብቻ ቢሆንም፣ የ የሽግግር/ቀውስ ርዳታ የሚመደበው የአሜሪካን የውጭ ፖሊሲ ዓላማዎችና አንገብጋቢ ጉዳዮች ለማራመድ በማሰብ ነው”። በተጨማሪም ዩኤስኤአይዲ ሰራተኞች ለመሄድ በማይደፍሩባቸው አካባቢዎች ኦቲአይ ልክ እምደ ሲአይኤ ተጎዞ ጉዳዩን ይፈፅማል። ከ ጋር በኮንሰልታንትነት ለመስራት ከፍተኛ የደህንነት ማረጋገጫ የሚጠይቅ ሲሆን ከ"ልማት ድርጅቶች" የሚያደርጋቸው ውሎችም ብዙ ጊዜ ከፔንታጎን "የኮንትራት ደህንነት ምደባ ዝርዝር" የሚል አባሪ የሚሰጣቸው ናቸው። ይህ ጉድ በ የምርመራ ዘገባ ከተጋለጠ በኋላ በኤፕሪል 8 2014፣ አሜሪካዊው ሴናተር ፓትሪክ ሌሂ ፕሮጀክቱን “ደደብ፣ ደደብ፣ ደደብ” ብለው ነበር የገለፁት። ለማሰተባበል ለሞከረው የ ስራ ሀላፊ ከሌላኛው ባለስልጣን የተሰጠው ምላሽ “ሁሉንም የዩኤስኤአይዲ ሰራተኞች ሰላይ ብሎ ለመፈረጅ አያስችልም' የተባለው ተራ ማስተባበያ ነው።" ያሉ ሲሆን "በሁሉም ሀገር የተመደቡ የ ሰራተኞች ለኛ ለሴናተሮች በሚልኩት አንድ አይነት የቅሬታ ኢሜይላቸው 'እንዴት እንዲህ አይነት አደጋ ላይ ይጥሉናል?” ነው የሚሉት.." በማለት ድርጊቱ ድሮም በበጎ የማይነሳውን የአሜሪካ ስም ይበልጥ የሚያጠለሽ ድርጊት ነው..በማለት አፍረንባችኋል ብለዋቸዋል። በ ተቀጥረው የሚገኙ የሀገራችን ዜጎች ከተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ ገፃቸው እየፈለግኩ ተመለከትኳቸው። ምናልባትም እነሱ ሳያውቁት መጠቀሚያ እየተደረጉ ይመስለኛል። ዋናው ነጥብ፣ የዚህ የ ዋና ኢላማ ታብሌት የተቀበለው ተቋም አይደለም። ለተለያዩ ክልሎች ካቀረበው የቢሊዮን ብሮች የልማትና ስራ ፈጠራ ርዳታ ውስጥ ግማሹ የ አጀንዳዎችን የሚመለከቱ መሆናቸውን አንብቤያለሁ።
15084
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AC
በሬ
በሬ የትልቁ ለማዳ፤ ወንድ የቀንድ ከብት የጎልማሳነት ደረጃ መጠሪያ ነው። እነዚህም በሮማይስጥ ከሚባሉት ዝርያዎች እጅግ በከፍተኛ መጠን ከተስፋፉት ዋነኞቹ ናቸው። ይህ እንሥሳ ለእርሻ፣ ለምግብነት እንዲሁም በአንዳንድ ቦታዎች ለመጓጓዣነት ያገለግላል። የዚሁ ዝርያ የሴት ፆታ ላም ትባላለች። የበሬ ዝርያዎች የመጨረሻ ምርጥ ተብለው የሚመለከቱት የበሬ ዝርያዎች የእንግሊዝ ነጭ በሬ፣ አንኮሌ ዋቱሲ፣ አንገስ፣ ሳንታ ገርትሩደስ፣ ገርንሲ፣ ሆልስታይን፣ ኤርሺየር፣ ብራንገስ፣ ብራህማን፣ ቺያኒና፣ ሄረፎርድ፣ ቻሮላዪስ፣ እና ጋሎዌይ የበሬ ዝርያ ናቸው። የበሬ ሥጋ የበሬ ሥጋ በብዛት በተመሳይ ሁኔታ ተበልቶ፡ ባክቴርያ በማስወገድ ረገድ ግን በአንጻራዊ ሁኔታዎች ተቀምጦ በጥቅም ላይ የሚውል የሙሉ ፕሮቲን ምንጭ ነው። ሊንና ኤክስትራ ሊን የሚባሉት የሥጋ ደረጃዎች ቀይ ሥጋ ውስጥ በሚገኝ የስብ መጠን ነው የሚወሰኑት። ከስብ መጠን አንጻር ሲታይ፤ ኤክስትራ ሊን ለጤና ተስማሚነቱ ቀዳሚ ነው። በአብዛኛው የመጨረሻ ሊን ተብሎ የሚታየው አይን ራውንድ የበሬ ሥጋና ማንኛውም 4 ግራም ስብና 1.4 ግራም ሳቹሬትድ ስብ በሰርቪንግ ያለው የበሬ ሥጋ ነው። ሌሎች ኤክስትራ ሊን ተብለው የሚታወቁ የበሬ ስጋ ብልቶች ሰርሎይን ቲፕ ሳይድ የበሬ ሥጋ፣ ቶፕ ራውንድ የበሬ ሥጋ፣ ቦተም ራውንድ የበሬ ሥጋና ሰር ሎይን የበሬ ስጋ ናቸው። ከሁሉም በላይ በሊንነት ወይንም ደግሞ በስብ አልባነቱ ወደር የሌለው ግን የበሬ ልብ ነው። የጥጃ ሥጋ ከበሬ ሥጋ ጋር ሲነፃፀር ደግሞ በአጠቃላይ ወደ ግማሽ አካባቢ የስብ ይዞታ እንደሚኖረው ይመለከታል። ሊን ተብለው የሚመደቡት የበሬ ሥጋ ክፍሎች ረድፍ በርከት ያለ ምርጫ ሲኖር፤ ከሊን ወደ ስብ የበዛበት ተደርገው ሲደረደሩ፦ ብሪስኬት፣ ራውንድ ቶፕ፣ ራውንድ፣ ሻንክ፣ ስርሎይን ቲፕ፣ ቸክና ቦተም ራውንድ የበሬ ሥጋ ናቸው። ሌሎች ሊን ሥጋ የሚገኝባቸው የበሬ ሥጋ ብልቶች፦ ቶፕሎይን፤ የትከሻ ፕቲት መዳሊዮን ቁርጦች፣ ፍላንክ፣ የትከሻ መሃል፣ ትራይ ቲፕ፣ ተንደርሎይንና ቲ-የጎድን አጥንት የበሬ ሥጋ ናቸው። አጭር ሎይን የበሬ ሥጋ ባለሰባት ጎድን የጎድን አጥንት የሆነው የአጭር ሎይን ሰብ ፕራይማል ቁርጦች፡ ማለት ስትሪፕ ሎይንና ቴንደርሎይን፡ በሸፍ ኮናርድ ዌይንቢች የሚበለተው ኒው ዮርክ ስትሪፕ፣ ፊሌት፣ እና ሜዳሊዮን ቁርጥ ተደርጎ ሲሆን፤እስከነ የጎድን አጥንቱ ደግሞ ፖርተርሀውስ ስቴክ፣ ቲ-ቦን ስቴክ፣ እና እንደ ባለአጥንት ኒው ዮርክ ስትሪፕ ስቴክ ተደርጎ ይበለታል። ፒስሞ ቁርጥ ቴንደርሎይን፦ ፒስሞ ቁርጥ ሙሉ ቴንደርሎይን፡ ማለት የአጭር ሎይንና የሰርሎይን ክፍል ተደርጎ ያልተቆረጠ ቴንደርሎይን ነው። ቶፕ ሎይን የበሬ ሥጋ ኒው ዮርክ ስትሪፕ ስቴክ የግሪል ጥብስ፣ በመጥበሻ ጥብስ፣ በመጥበሻ ለብልቦ በኦቨን የተጨረሰ ሱ ቪድ መንሀተን ስቴክ (ወፈር ያለ ቁርጥ) የመንሀተን ስቴክ ጥብስ ምንቸት አብሽ ቴንደርሎይን የበሬ ሥጋ የተጨሰ ስንግ ቴንደርሎይን ፒንዊል ስንግ ቴንደርሎይን ፒንዊል አሮስቶ ፕቲት ፍሌ ምኞን ከተጠበሰ ፖርቶበሎ ጋር ፊሌት የበሬ ሥጋ ሱ ቪድ ፊሌት አሜሪኬን የበሬ ሥጋ ካርፓቺዮ ክላሲክ ሻቶብሪዮን ፍሌ ምኞን የበሬ ሥጋ ኦስካር የበሬ ሥጋ ዌሊንግቶን ስቲር ፍራይድ የበሬ ጥብስ በትልልቅ ሜዳልየን ተቆርጦ ጎረድ-ጎረድ ተደርጎ የበሬ ጥብስ የሸዋ ክትፎ ስቴክ ታርታር ሺግ ኮፍቴ እስከነ ጎድኑ ፖርተርሀውስ ስቴክ፦ ይህ ቁርጥ ከአጭር ሎይን የሰር ሎይን ጫፍ የምሚቆረጥ በመሆኑ ከቴንደር ሎይን በበዛትና ከኒው ዮርክ ስትሪፕ ሎይን ደግሞ በመጠኑ የሆነ ይዞታ አለው፡፤ በመጥበሻ ለብልቦ በኦቨን መጨረስ ቲ-ቦን ስቴክ በመጥበሻ ለብልቦ በኦቨን መጨረስ የካንሳስ ከተማ ስትሪፕ ስቴክ ሰርሎይን የበሬ ሥጋ ቶፕ ሰርሎይን ስቴክ (ኤክስትራ ሊን የበሬ ስጋ) የበሬ ሥጋ ታርታር ኮርኔቶ የበሬ ሥጋ ታታኪ ቦ ታይ ቸን የበሬ ሥጋ የታታኪ ሱሺ ቅመማም የበሬ ሥጋ ሰላጣ ጀነራል ሶ የበሬ የበሬ ሥጋ ሽዋርማ ቺዝ ስቴክ በግሪድል መጥበሻ መጥበስ፣ በመጥበሻ አብስሎ በድስት መጨረስ ሰርሎይን ቲፕ ሳይድ (ኤክስትራ ሊን የበሬ ስጋ) ሰርሎይን ቲፕ አሮስቶ በት ቴንደር ትራይ ቲፕ ስንግ አሮስቶ ፔፐርኮርን አሮስቶ ትርይ ቲፕ የግሪል ጥብስ ትራይ ቲፕ የመጥበሻ ጥብስ ቦል ቲፕ የበሬ ሥጋ ጀርኪ ረምፕ ስቴክ የረምፕ ስቴክ የግሪል ጥብስ ራውንድ የበሬ ሥጋ ቶፕ ሳይድ/ከውስጥ በኩል (ኤክስትራ ሊን የበሬ ሥጋ) ቋንጣ ፍርፍር የቋንጣ ወጥ የበሬ ሥጋ ጀርኪ ተሪያኪ የበሬ ሥጋ ጀርኪ ቶፕ ራውንድ ስቴክ የመጥበሻ ጥብስ ቦተም ራውንድ/ቦተም ፍላት (ኤክስትራ ሊን የበሬ ሥጋ) የሥጋ ወጥ ጉስ ኔክ የራውንድ አይን (ሊን የበሬ ስጋ) ዝልዝል አልጫ ወጥ የጣልያን ብረሳኦላ ቦተም ራውንድ (ሊን የበሬ ስጋ) ታላቅና ታናሽ የበሬ ስጋ ከነቅልጥም አጥንቱ በወርዱ ተሸንሽኖ ኦሶ ቡኮ በመጥበሻ ጀምሮ በድስት መጨረስ የድስት ወጥ ሺን የበሬ ሥጋ ፍላንክ የበሬ ሥጋ ፍላንክ ስቴክ የበሬ ሥጋ ጀርኪ ስንግ ፍላንክ ስቴክ ፒንዊል ለንደን ብሮይል የፈረንሳይ ስቴክ ጥብስ ፍላፕ የበሬ ሥጋ (ሰርሎይን ፍላፕ) የፍላፕ ስቴክ የግሪል ጥብስ ስከርት የበሬ ሥጋ (ዳያፍራም) ስከርት ስቴክ የመጥበሻ ጥብስ ስንግ ስከርት የበሬ ሥጋ ፒንዊል በመጥበሻ ለብልቦ በኦቨን መጨረስ ብሪስኬት የበሬ ሥጋ አጥንት የሌለው ፓከር ቁርጥ ብሪስኬት የካንሳስ ሲቲ ባርቤኪው ሳንድዊች ሹሉ ግማሽ የካንሳስ ሲቲ ባርቤኪው ሳንድዊች የተጨሰበት ብሪስኬት ጠፍጣፋንው ግማሽ ሱ ቪድ ስሞክሀውስ ብሪስኬት ሳንድዊች ጥቅል ብሪስኬት ብሮይል እስከነ አጥንቱ ቸክ የበሬ ሥጋ የበሬ ሥጋ ጀርኪ የአዲስ አበባ ቢግ ማክ ሱ ቪድ በርገር ፍላት አይረን ስቴክ (ስለት ቁርጥ) በግሪል ለመጥበስ ቸክ ቴንደር አንደር ብሌድ ሮስት የበሬ ሥጋ ቶፕ ብሌድ፡ ከጡንቻ ልስላሴ አንፃር ሲታይ፡ ከቴንደር ሎይን ሁለተኛ ነው። በግሪል አሮስቶ ቸክ ሮስት የበሬ ሥጋ ጉላዥ የበሬ እና ጊነስ (በድንች) ስትሮጋኖፍ በመጥበሻ ለብልቦ በድስት መጨረስ እስከነ ጎድን አጥንቱ ቶማሀክ ስቴክ የበሬ ሥጋ ቶማሀክ ስቴክ ቁርጥ ጎድን ሮስት የበሬ ሥጋ (ፕራይም ጎድን) ፍሬንችድ ጎድን ሮስት ጥብስ ባለአጥንት የጎድን-አይን ስቴክ የበሬ ሥጋ (ፕራይም ጎድን) ባለአጥንት የጎድን-አይን ስቴክ ጥብስ አጭር ጎድን ሱ ቪድ እንግሊዝ ቁርጥ የበሬ ጎድን (ከደረት) ስቲኪ የበሬ ጎድን አሮስቶ ፍላንከን ቁርጥ የበሬ የጀርባ ጎድን (ቤቢ ባክ ጎድን) የግሪል ባርቤኪው የኦቨን አሮስቶ ካልቢ በግሪል መጥበስ የጎድን አሮስቶ የጎድን ስቴክ በመጥበሻ ለብልቦ በኦቨን መጨረስ አጥንት የሌለው ደልማንኮ ስቴክ በመጥበሻ መጥበስ የጎድን-አይን የበሬ ስጋ የጎድን-አይን አሮስቶ ፊሊ ቺዝ ስቴክ የጎድን አይን ስቴክ (ስኮች ፊሌት) የበሬ ኩላሊት የበሬ ስጋና ኩላሊት ፓይ የበሬ ጨጓራ ምላስና ሰምበር ስቲር ፍራይድ ትሪፓ የሮማ ስታይል ትሪፓ ጨጓራ ጥብስ ጨጓራ ወጥ የበሬ ምላስ ምላስና ሰምበር ምላስ ቅቅል የበሬ የሮኪ ተራራ ኦይስተርስ ፍራይድ የሮኪ ተራራ ኦይስተርስ የኢስያ የሮኪ ተራራ ኦይስተር ታኮ የበሬ ልብ (ኤክስትራ ሊን) የበሬ ልብ ታርታር የበሬ ልብ የመጥበሻ ጥብስ የበሬ ልብ ወጥ የበሬ ልብ የግሪል ጥብስ የበሬ ልብ ካባብ ደግሞ ይዩ የከብት ስጋ የጥጃ ሥጋ ለማዳ እንስሶች የቶራ አስተኔ
16103
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%9E%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%8D%8D%E1%8A%AB%E1%88%AC%20%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D%20%E1%8D%A9
የዞራስተር ፍካሬ ክፍል ፩
ክፍል ፩ በዚህ የመጽሃፉ ክፍል የዞራስተር ዋና ነጥቦች በስድስት ዋና ዋና ሃሳቦች ይጠቃላል። የመጀመሪያው የዞራስተር ነጥብ አጠቃላይ ሜታፊዝክን መካድ ነው። ሜታፊዚክ ማለት በተጨባጩ አለም ጀርባ የማናየው፣ የማንዳሰሰው፣ የማናሸተው እውነተኛ አለም አለ በማለት ይህን አለም ለማግኘት የሚጥር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። በዞራስተር አስተያየት አንድ አለም ብቻ አለ፡ እርሱም ተጨባጩ አለም ነው። ሁለተኛው የዞራስተር ነጥብ የአይምሮና አካል ክፍፍልን መካድ ነበረ። በተለምዶ ሰው አካል አለው ብንልም በዞራስተር አስተያየት ሰው እራሱ አካል ነው። የሰው ልጅ ከማይጨበጥ ምናባዊ ነገር (አዕምሮ) እና ከተጨባጭ ነገር (አካል) የተሰራ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከአካል የተሰራ ነው። በነደካርት የተነሳው ቀልበኛ ፍልስፍና የስውን ልጅ ከሁለት (አዕምሮና ሰወነት) ከከፈለ ወዲህ የስው ልጅ የስራ ውጤቶች ብዙ አመርቂ አልሆኑ፣ ይልቁኑ የጥንቶቹ ከያኒያን በ"ደማቸው የጻፉዋቸው መጽሃፎች" (በአይምሮ ከተጻፉ ዘመናዊ መጽሃፎች) በተለየ መልኩ ስሜት የሚነኩ እንደነበሩ አስተማረ። የሰው ልጅ "አዕምሮ" ከሆነ ወዲህ ስራው ሁሉ በቀመር የተወጠረና ምንም ስሜት የማይቀስቀስ ሆነ። ዞራስተር ሙሉ በሙሉ የግለሰብ ነጻነትን ይደግፋል። ግብረገብ፣ የጋራ ሰላምና፣ ይሉኝታ ለዞራስተር ደንታው አይደሉም። የህይወት ኃይሎች በምንም አይነት መታፈን የለባቸውም። የተመረጡ ነፍሶች የመንጋወችን ግብረ ገብና ስርዓቶች ወደጎን ትተው የራሳቸውን ዋጋ/ህግ አውጥተው የራሳቸውን አላማ ለማስፈጸም ይታገላሉ። ትክክለኛው የህይወት ጣዕም በህግጋትና ግብረገብ የተጋረደ ሳይሆን ከኃጢያትና ጽድቅ ወዲያ ርቆ የሚገኝ ነው። ሙሉው የግለሰብ ነጻነት "ሁሉ በሁሉ ላይ" ጦር እንዲያነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህ ግን በዞራስተር አይን ምንም አይደለም ምክንያቱም ሁሉም ህይወት ያለው ነገር "ኃይልን ይፈቅዳል"፡ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር እራሱን ያረጋግጣል፣ ለመኖሩም ምልክት ትግል ያካሂዳል። ሄራክሊተስ እንደጻፈ "ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም። ዞራስተር ለጓደኞቹ የሚመክረውም "በአደጋ ኑር!" እያለ ነበር። ፍቅረኛሞች እንኳ ሳይቀሩ ችግር ሊገጥም እንዲችል መረዳት አለባቸው፣ በፍቅር መጎዳት የሚፈራ ወይም ቂም የሚያሲይዝ ሳይሆን እራስን ለማሳደግና አዳዲስ ነገሮችን ለመረዳት የሚያገልግል ዕድል ነው። ጦርነት ተቀባይነት ያለው መሳሪያ ብቻ ሳይሆን ተቀባይነት ያለው ግብም ነው። እራስን መወሰን ለዞራስተር ፍልስፍና ዋና ቁልፍ ነው። ይህ አለም ከላይም ሆነ ከታች ከጎንም ሳይቀር የተሰጠው ትርጉምም ሆነ ህግጋት የሉትም። ሁሉም ሰው የራሱን ትርጉምና ህግጋት በመፍጠር እራሱን ይወስናል። ሁሉም ሰው ልክ እንደሙሴ የራሱን ጽላት እንዲቀርጽ እንጂ ለሁሉም የሚሰራ ከላይ የተላለፈ ህግ የለም። ከዚህ አንጻር እራስን መወሰን ባንድ በተስተካከል የአለም ስርዓት ውስጥ ራስን መቻል ሳይሆን ከትርምስ ውስጥ የራስን አለምን እንደመፍጠር ነው። ህይወት ሂደት እንጂ ሁኔታ አይደለም። አንድ የሰው ልጅ በሂደት ላይ ያለ እንጂ፣ ቆሞ ያለ የሆነ ነገር አይደለም። እራስን እንደ አንድ ቋሚ ነገር ማሰብ በዞራስተር ስህተት ነው። በመጠበቅ፣ እውቀትንና ሃብትን ዝም ብሎ በማከማቸት ህይወት አይኖርም፣ ይልቁኑ እራስን በየጊዜው በማሸነፍና እራስን በመቀየር ህይወት ይኖራል። ሶስቱ ሽግግሮች ሌላው የዚህ ክፍል ዋና ሃሳብ ሶስቱ ሽግግሮች ናቸው፡፡የሰው መንፈስ እውነቱንና እራሱን ለማወቅ 3 ከባድ ለውጦች እንደሚያካሂድ ዞራስትራ በዚህ ክፍል ሲያስረዳ፦ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ!" ትርጉሙም የመጀመሪያው የመንፈስ ለውጥ ወደ ግመል ሲሆን ይህም "ትሁት መንፈስ"ን ያመላክታል፡ እራስን መካድ፣ በሃብት መቆጠብን፣ መታዘዝንና ችግርን መቋቋምን። ይህም ግመልን እራሷን ዝቅ አድርጋ የጭነት እንስሳ እንደሚያደርጋት ባህርይ ነው። " መጫን ያለበት መንፈስ እንዲህ ይጠይቃል "ከሁሉ ነገር ከባዱ ምንድን ነው?" መልሶም "በጫንቃየ ላይ ጭነቴን አዝየ በጥንካሬየ ሐሴት ማድረግ አይደለምን? እራሴን በማዋረድ ኩራቴን መግደል አይደለምን? የዋህነቴን በማጋነን ጥበቤን መፎተት አይደለምን?" ከዚህ የግመል አለም ወደ አንበሳነት የሰው መንፈስ ለሁለተኛ ጊዜ ይሻገራል። በዚህ ጊዜ ከጭነት ነጻ ይሆናል፣ ከላይ ወደታች በተዘርጋ የሃይል አሰላለፍ ቁንጮውን ለመያዝ ጥረት ያደርጋል፣ ራስ ገዝ ሆኖ ነጻነቱን በራስ ገዝነትና በሃያልነት ይደነግጋል። በታላቁ ዘንዶ ላይ ጦርነት ይክፈታል፣ የቀድሞውን ግብረገብ ጽንሰ ሃሳብ አውልቆ ይጥላል። "ለራሱ ነጻነትን ለመቀዳጀት፣ በህግጋት ላይ ሳይቀር "እምቢ" ለማለት፣ ወንድሞች፣ ለዚያ ለዚያ አንበሳ ያስፈልጋል። አዳዲስ ህግጋትን የመፍጠር መብት እንዳለ ለማወቅ ለተሸካሚና ለአክባሪ ነፍሳት እጅግ አስቸጋሪ ነው። ይህ ተግባር ለነዚህ እንደ ማደን እና የሚታደን እንስሳ ስራ ነው።" አንበሳ እንግዲህ የነበረውን እምቢ በማለት የሚያፈርስ እንጂ አዲስ የሚፈጥር አይደለም። ስለሆነም የሰው መንፈስ አዳዲስ ህግጋትን ለመፍጠር ለ3ኛ ጊዜ መሻገር ይኖርበታል። በዚህ የመጨረሻው ሽግግር መንፈሱ ከአንበሳ ወደ ህጻን ይቀራል። ህጻኑ አዲስ ጅማሬን፣ ንጹህ የዋህነትን የሚወክልና የድሮወቹን ህግጋት ድል ካደረገ በኋላ አዲስ ዋጋወችን ፈጣሪ ይሆናል። "ሕጻን የዋህነት ነው፣ ያለፈውን መርሳትም ነው፣ አዲስ ጅማሬ፣ ጨዋታ፣ እራሱን የሚያሽከረክር ጎማ፣ የመጀመሪያ እንቅስቃሴ፣ ቅዱስ የሆነ "አወ-ማለት"። አወ! ወንድሞች፣ የፈጠራ ጨዋታ ቅዱስ የሆነ "አወ" ማለትን ይጠይቃል፡ መንፈስ የራሱን ፈቃድ ይፈቅዳል፣ አለሙን ያጣ እንግዲህ የራሱን አለም ያገኛል።" ሁሉ ነገር በህጻን ልጅ ተጀምሮ እንደገና በህጻን ማብቃቱ የኒሺን የዘላለም ምልልስ ጽንሰ ሃሳብ የሚያንጸባርቅ ነው። በዚህ የዘላለም ድግግሞሽ የሰው ልጅ እራሱን በማሽነፍ ከነበሩበት ድክመቶች ሁሉ ነጻ በመውጣት አዲስ አይነት ሰው -- የራሱ ህግ/ዋጋ ያለው የበላይ ሰው ይፈጥራል። እኒህን ነጥቦች ለተመረጡ ተከታዮቹ ካስተማረ በኋላ ዞራስተር ወደተራራ ዋሻው እንደተመለሰ መጽሃፉ ያትታል። የዚህ ምክንያቱ ያለሱ ተጽዕኖ ተከታዮቹ በራሳቸው ውሳኔ የራሳቸውን ሃሳብ እንዲያዳብሩ ነው። አስተማሪነቱን ማቆሙም ይህን የፍልስፍናውን ግብ ላለማጣረስ ነበር። መደብ :የዞራስተር ፍካሬ
53064
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%98%E1%88%AB%E1%8B%8A%20%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%89%B6%E1%89%BD
መስመራዊ መብራቶች
መስመራዊ መብራቶች እና መስመራዊ መብራቶች መስመራዊ መብራቶች ዛሬ በጣም ኃይል ቆጣቢ ከሆኑ የመብራት ምርቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የቅርብ ጊዜ የአካባቢ ብርሃን ትውልድ ናቸው ። በሚያስደንቅ እና በዘመናዊ ቅርፅ ምክንያት መስመራዊ የኤልዲ መብራቶች ቦታውን በጣም የቅንጦት ያደርጉታል እናም ለተለያዩ ቦታዎች ብሩህነት እና ብርሃንን ለማቅረብ ምርጥ አማራጮች አንዱ ሊሆን ይችላል ። መስመራዊ መብራት ከሁሉም ዓይነት ማስጌጫዎች ጋር መላመድ የሚችል ሲሆን ከአካባቢዎ መስፈርቶች ጋር በደንብ ይዛመዳል ። መስመራዊ መብራት በመስመራዊ መብራቶች እና ፓነሎች ከተተኩት በጣም ዘመናዊ የመብራት ዘዴዎች አንዱ ነው ። በማበጀት ችሎታ ምክንያት የተፈለገው የብርሃን ስፋት እና ቀለም የንግድ እና ቢሮን ጨምሮ ለተለያዩ መብራቶች እና የተለያዩ ቦታዎች ሊያገለግል ይችላል ፣ አንድ ነጠላ እና የተቀናጀ ብርሃን በሚያምር እና በዘመናዊ መልክ ሊያጋጥምዎት ይችላል ። በቀሪው በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ስለ መስመራዊ መብራቶች ዓይነቶች እና የመስመር መብራቶችን እንዴት ማብራት እና መጫን እንደሚችሉ ይማራሉ። መስመራዊ መብራቶች እና መስመራዊ መብራቶች በጣሪያ መብራቶች መስክ ውስጥ ያሉት መስመራዊ መብራቶች ለኃይል እና ለመጠን ምርጫ እጆችዎን ክፍት የሚተው የተለያዩ መጠኖች እና ልኬቶች አሏቸው ። ተገቢውን እና የተፈለገውን መስመራዊ ብርሃን ይምረጡ. እርግጥ ነው ፣ እነዚህ የቅንጦት እና በሰፊው ጥቅም ላይ የዋሉ መብራቶች በኖራቢን ኩባንያ ሊበጁ ይችላሉ ፣ እና እርስዎ ፣ ውድ ደንበኞች ፣ ይህንን መስመራዊ መብራት በሚፈለገው መጠን، የመብራት ዲዛይን እና ቀለም ከኖራቢን የመስመር ላይ መደብር ማዘዝ ይችላሉ። ስለ መብራት ብዙ ከሚጨነቁ ሰዎች ምድብ ውስጥ ከሆኑ ፣ በዊኪፔዲያ ጣቢያ ላይ የተለያዩ የመብራት አከባቢዎች እንዴት እንደፈጠሩ ማየት ይችላሉ በንግድ ማዕከላት ውስጥ መሳብ እና ጥሩ ስሜት መፍጠር ። .. እሱ በትክክለኛው እና በትክክለኛው የመብራት መስፈርቶች አጠቃቀም ላይ የተመሠረተ ነው ። በእውነቱ ፣ የሚወዷቸው ሰዎች በኢኮሜርስ ቦታ ውስጥ ከሚደረገው እንቅስቃሴ ጋር በሚዛመድ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ መሆን አለባቸው። ከ ተገቢ አጠቃቀም. የአካባቢ ብርሃን አቅርቦት ከመሆን በተጨማሪ የደኅንነት እና የመዝናናት ስሜት ቦታ ፣ የቅንጦት እና የመፍጠር አስደሳች ነው። ሰዎች ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ቦታ. ዛሬ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች አንዱ እና ለአዮዲን ትኩረት ከተሰጡት ነገሮች አንዱ ነው ። ، የኃይል አጠቃቀሙ ተገቢ ነው ። የፊት መብራት በመስመራዊ መብራቶች በህንፃዎች የፊት ገጽታዎች ላይ መስመራዊ ብርሃንን በእይታ ለመግለጽ በግንባሩ ላይ የሚያገለግሉ መስመራዊ መብራቶች، በእውነቱ ፣ እነሱ ካሬ መስቀለኛ ክፍል ያለው አካል ያላቸው እና በተለያዩ ልኬቶች እና በአራት ማዕዘን ወይም ካሬዎች መልክ የተሰሩ ተመሳሳይ መስመራዊ መብራቶች ናቸው ። ከዚህ የአዮዲን ምርት ገጽታዎች አንዱ ለተመሳሳይ ምንባብ እና ለብርሃን ስርጭት በፖሊመር ማሰራጫ ተሸፍኗል። የፊት መብራት በመስመራዊ መብራቶች ኖራቢን የመስመር ላይ መደብር ለእርስዎ ለማበጀት የተለያዩ ርዝመቶች ጋር እነዚህን ውብ እና በሰፊው ጥቅም ላይ ሊውል መስመሮች ያቀርባል ውድ ደንበኞች በዚህ ምክንያት የሚወዷቸው ሰዎች የሚፈለጉትን መስመራዊ መብራቶች በተለያዩ የእይታዎ አካላት ማዘጋጀት እና የእነዚህ ምርቶች ምርታማነት ሊኖራቸው ይችላል ። መስመራዊ መብራቶች ከተጣራ አዮዲን በተሠራ አብሮገነብ እና ወለል ላይ በተጫነ መልክ ሊጫኑ ይችላሉ ፣ ስለሆነም ለመጫን በጣም ቀላል እና ደህንነቱ የተጠበቀ ቀላል ክብደት ያላቸው ናቸው። በህንፃው ፊት ላይ በመስመራዊ መብራቶች ለመብራት የእነዚህ መብራቶች ጥበቃ ዓይነት ወይም ተመሳሳይ አዮዲን ጥቅም ላይ መዋል አለበት ። ብዙ ዲዛይነሮች ይህንን ምርት ከመስመር መብራቶች ጎን ለጎን በፈጠራ የሚጠቀሙበት ሌላ ዓይነት መብራቶች ። ، መብራት ውስጥ ብርሃን ድንጋዮች እና የጌጣጌጥ መብራቶች ናቸው. የእነዚህ ምርቶች ጥምረት ከመስመር መብራቶች ጋር በፊትዎ ላይ ዓይን የሚስብ ውበት ይፈጥራል። በጣም ዓይንን የሚስቡ እና የሚያብረቀርቁ የመብራት ድንጋዮች አስደናቂ ውበት በሚያመርቱ የመብራት ኢንዱስትሪ ምርቶች ውስጥ አዲስ ትውልድ ናቸው። የእነዚህ ምርቶች አወቃቀር በኤፖክሲ ሙጫ በተሠራ ሽፋን ውስጥ የተቀመጡ የኤልዲዎች ስብስብ ነው ፣ በኤልዲዎች ዙሪያ ባለው ግልጽ ባልሆነ ሽፋን ምክንያት የኦፕቲካል ድንጋዮች ብርሃን አንጸባራቂ የላቸውም እና ዓይኖችን አያበሳጩም። መስመራዊ መብራቶች እነዚህ በሰፊው ጥቅም ላይ የዋሉ መብራቶች የተነደፉ እና የተገነቡት ወለሉ ውስጥ እና በህንፃው ውጫዊ ክፍል ውስጥ ተቀብረዋል ነገር ግን በሕንፃዎች የፊት ገጽታዎች ላይ እንደተጠቀሰው በብዙ ባለሙያ እና የቅንጦት ዲዛይነሮችም ጥቅም ላይ ይውላሉ ። እነዚህ ሁለገብ እና በጣም ቆንጆ መስመራዊ መብራቶች በክፍት አከባቢዎች ውስጥ በመጠቀማቸው ምክንያት ለተለያዩ የአዮዲን ምክንያቶች ከፍተኛ ጥበቃ እና ተቃውሞ አላቸው። መስመራዊ መብራቶች በከፍተኛ ጥራት ማኑፋክቸሪንግ እና ምርጥ ቁሳቁሶች በኖራቢን ኩባንያ በተለያዩ ልኬቶች የሚመረቱ እና የሚቀርቡ ናቸው። እርግጥ ነው, እነዚህ መብራቶች በሙጫ ቁሳቁስ ምክንያት በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላሉ، ከፍተኛ ክብደት ያላቸው እና በጣም ቀላል ናቸው ስለዚህ በህንፃው ፊት ላይ መስመራዊ መብራቶችን መጫን በጣም ቀላል ነው ወዘተ እርግጥ ነው, እነዚህ ውብ መብራቶች በህንፃው ፊት ላይ የበለጠ የተገነቡ ከሆነ መጠቀም የተሻለ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ነው. በብርሃን መብራቶች ውስጥ ብጁ መስመራዊ መብራቶች በዚህ ምክንያት ኖራቢን የመስመር ላይ መደብር በእያንዳንዱ የመብራት ፕሮጀክት እና በግንባታ እና በመብራት ምርቶች ውስጥ ለየን ለተመቻቸ የኃይል ፍጆታ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። በዚህ ረገድ ፣ ኖራቢን ኩባንያ ምርቶቹን በዓለም አቀፍ ደረጃዎች መሠረት ምርቶቹን ምርጥ ጥራት ያለው ቴራፒ ያቀርባል እና ወጪዎችን ለመቆጠብ በመስመራዊ መብራቶች ዝቅተኛ ፍጆታ ምክንያት ። መስመራዊ መብራቶች በመስመራዊ እና በባቡር ሞዴሎች ውስጥ ጥቅም ላይ ከሚውሉት የመብራት ዓይነቶች እና ሌላ መግነጢሳዊ መብራቶች ቡድን ናቸው ። .. የተፈጠረ ነው። ከብርሃን በተጨማሪ، ትንሽ ኃይል ይበላሉ እና የአካባቢዎን ውበት ያባዛሉ ። አብሮገነብ መጫኛ ፣ ባሴ ወለል እና በቅንጦት ቦታዎች ውስጥ በጣም ዘመናዊ እና ምርጥ የመብራት መፍትሄዎች መካከል መስመራዊ መብራቶች ይገነባሉ ። ؛ እነዚህ ምርቶች ከዘመናዊ የውስጥ አርክቴክቶች ጋር በጣም ተኳሃኝ እና የሚስማሙ በመሆናቸው ቦታውን በጣም አስደናቂ ያደርጉታል የቃሉ ሥር መስመራዊ መብራት () የዚህ የኖራቢን ኩባንያ ምርት የመጀመሪያ አምራች ነው ብጁ መስመራዊ መብራቶች የመስመራዊ መብራቶች በቢሮ ሕንፃዎች ኮሪደሮች ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ ። ، በቅንጦት እና በዘመናዊ መልክ ምክንያት እንደ ጌጣጌጥ መብራቶች እና በአጠቃላይ ከመብራት አቅራቢዎች በተጨማሪ ጥቅም ላይ ይውላሉ ። መስመራዊ መብራቶች በእነዚህ ምርቶች ዘመናዊ ብርሃን ውስጥ ብዙ ጥቅም ላይ የሚውሉት እና በጣም ተለዋዋጭ ናቸው ። መስመራዊ መብራቶች እና መስመራዊ መብራቶች አይነቶች በበርካታ ዓመታት ውስጥ መስመራዊ በሚገኙት የመብራት ዲዛይነሮች እና አርክቴክቶች እና በብዙ ልዩ ፕሮጀክቶች ላይ የቀድሞው ትውልድ የመብራት መሳሪያዎች እና የመብራት ትውልድ ከ መስመር ብርሃን ፣ መስመራዊ ጥቅም ላይ ይውላል ፣ ወዘተ., በበርካታ ቡድኖች ውስጥ መስመራዊ-ብርሃን በመጫኛ ዓይነት እና መገለጫዎች ላይ በመመርኮዝ ሰውነት ተከፋፍሏል። በጣቢያው ላይ መስመራዊ የጋራ ገበያ በተጨማሪ የቡድን ኢሜይል ፕሮግራም ነው, መስመራዊ ንጣፎችን የሚያበራ ብርሃን እና በሰውነት ሙሉ ቀለም ብጁ ቀለም ብጁ ብጁ, እና ከርቭ አንግል እርስዎ በሚፈልጉት የካርታ ቅርፅ ምክንያት ነው ሊገነባ, ሊቀርብ እና ሊመረት ይችላል. መስመራዊ መጫኛ ዓይነት * የ መስመራዊ ወለል ንጣፍ ሳያስፈልግ * አብሮ የተሰራ መስመራዊ መብራት ለመሰካት ግድግዳ ወይም የሐሰት ወለል ያንኳኳል ይጠይቃል * ቦክስ ጋር ሊስተካከል የሚችል መስመራዊ መር ፈሳሽ ወለል ለመሰካት እና ቁመት * የመቃብር መስመራዊ ብርሃን የተጫነው አብሮገነብ መሬት እና ከፍተኛው የተቀናጀ ርዝመት 6 ሜትር ብቻ ነው * አብሮ የተሰራ የመጫኛ የተጠማዘዘ መስመራዊ ብርሃን እና ሊበጅ የሚችል ንድፍ የገጽታ መስመራዊ መብራቶች ይህ የመስመራዊ መብራቶች ሞዴል በጣሪያው ወይም ግድግዳው ላይ መቆራረጥ እና ክፍተቶችን ማድረግ አያስፈልገውም እና በተለያዩ አካባቢዎች ውስጥ በሚፈለገው ማያ ገጽ ዳንኤል ላይ እንደ ወለል ተጭኗል ። ؛ ስለዚህ ይህንን የመስመር መብራቶች ሞዴል መጫን በጣም ቀላል ነው ። የጣሪያው እና የግድግዳው ምድጃ ቀድሞውኑ በሚተገበርበት አካባቢ ውስጥ መብራት እያቀዱ ከሆነ، በጣም ጥሩው አማራጭ ከግድግዳው ወይም ከጣሪያው ጋር በቀላሉ እና ከጭንቀት ነፃ የሆኑ መስመራዊ ወለል ወይም የመብራት መብራቶችን መጠቀም ነው ። እነዚህ በሰፊው ጥቅም ላይ የዋሉ መብራቶች በታገዱ የቢሮ ሕንፃዎች ጣሪያዎች ላይ እንደ አብሮገነብ መብራቶች ናቸው ። ، ሆቴሎች، የንግድ ሕንፃዎች، ኮሪደሮች ቡና ሱቆች، ምግብ ቤቶች እና ... ሊጫኑ ይችላሉ. እንደምታውቁት ፣ በጣም ታዋቂ ከሆኑት የመስመር መብራቶች ምድቦች አንዱ በመስመራዊ መብራቶች መትከል ምክንያት ነው ፣ ወለል የበለጠ ጤናማ ነው እና የግድግዳ ግንባታ እና የግድግዳ ግንባታ አያስፈልገውም ، በላዩ ላይ ያሉት መስመራዊ መብራቶች ከአካባቢዎ ማስጌጥ ጋር ለማዛመድ የወሰንኩትን ማንኛውንም ቀለም ያለዎትን አካል የማበጀት ችሎታ አላቸው ፣ ትዕዛዙን በብርሃን ውስጥ እንደ ብጁ መስመራዊ መብራት ይመዘግባሉ ። ከመብራት ሽፋን ወለል በላይ በተቀመጠው አገናኝ በኩል ማየት ይችላሉ ። የገጽታ መስመራዊ መብራቶች አብሮገነብ መስመራዊ መብራቶች በአጠቃላይ ፣ የመስመራዊ መብራቶች የተገነቡ አራት ማዕዘን መስመራዊ ቅርጽ አላቸው ዳንኤል ። ውስጡ የታገደ ወይም መደበኛ ጣሪያዎች ተጭነዋል። እነዚህን ውብ እና ተግባራዊ መብራቶች በሚመርጡበት ጊዜ ፣ አብሮ የተሰሩ ወይም ያልሆኑትን ቴሌሲሎችን መጫን ስለሚቻል ትኩረት መስጠት አለብዎት ፣ እንዲሁም በመጫን ጊዜ ችግር ውስጥ ላለመግባት، ከመግዛትዎ በፊት ለዚህ መብራት، ልኬቶች እና መጠኖች ከፍተኛ ትኩረት መስጠት አለብዎት ። ለምሳሌ ፣ በታገዱ ጣሪያዎች ውስጥ አብሮ የተሰሩ መስመራዊ መብራቶችን መጠቀም ጥሩ አማራጭ ነው ። በተራ እና በሐሰተኛ የንግድ ሕንፃዎች ጣሪያዎች ላይ እንደ ሌሎች መስመራዊ መብራቶች-ሆቴሎች - ኮሪደሮች-የቢሮ ሕንፃዎች-ምግብ ቤቶች እና ቡና ሱቆች ላይ አብሮገነብ መስመራዊ መብራቶች ። .. ጥቅም ላይ ይውላሉ. የተስተካከለ መስመራዊ ብርሃን እና የተስተካከለ የኦፕቲካል መስመር መስመራዊ መብራቶች መስመራዊ መብራቶች እንደ ወለል መስመራዊ መብራቶች، ጣሪያው ላይ መቆረጥ አያስፈልግዎትም ። መብራቶች ፣ መስመራዊ ማንጠልጠያ ፣ በቀላሉ በልዩ ማቆሚያ እርዳታ ተጭነዋል በእርግጥ ፣ ተንጠልጣይ መብራት ፣ በኤልዲ መብራቶች ፣ በሱቆች እና ባላቸው ልዩነት ፣ ይህ ልዩነት በጡባዊዎች አጠቃቀም መስመሮች ፣ ኦፕቲካል ፣ የተለያዩ አከባቢዎች ፣ መንደሩ እና ቦታው የበለጠ ዘመናዊ እና የቅንጦት ሊሆኑ ይችላሉ። የመስመራዊ መብራቶችን ለመጠቀም ብዙ ትኩረት መስጠት አለበት ምክንያቱም በዓለም አቀፍ የብርሃን ደረጃዎች ውስጥ، የአዮዲን መብራቶች ለከፍተኛ ጣሪያዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ ። የመስመራዊ መብራቶች (አዮዲን) ከመብራት ዓይነት አንፃር ሁለት የተለያዩ ሞዴሎች አሏቸው ። ፍሎረሰንት መብራቶች ወይም ኤል 5 ኤል ጋር ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል መስመራዊ መብራቶች ኤል እና መብራት-ነፃ መብራቶች ኤል ስለዚህ የሚወዷቸው ሰዎች እንደ ፍላጎቶችዎ እና አካባቢያዊ አካላት ከእነዚህ መብራቶች ዓይነቶች አንዱን መምረጥ ይችላሉ። መስመራዊ መብራቶች እርግጥ ነው ፣ የኤልዲ መብራቶች አጠቃቀም የበለጠ ተወዳጅ ነው ምክንያቱም የመስመር መብራቶች በዘመናዊ እና የላቀ ንድፍ ባለው መሪ የብርሃን ምንጭ መስመሩ ብርሃንን በእኩል የሚያሰራጭ እና የኃይል ፍጆታን እና ወጪዎችን የሚቆጥብ የማያቋርጥ ብርሃን ይሰጣል። በተጨማሪም የእነዚህ ምርቶች ባህሪያት አንዱ ተመልካቹን የማይረብሽ የብርጭቆ እጥረት ነው። የ መብራቶች ለተለያዩ ቦታዎች በጣም ተስማሚ አማራጭ ናቸው። መስመራዊ መብራቶችን በሚመርጡበት ጊዜ እንደ መስመራዊ መብራቶች ልኬቶች ላሉት በጣም አስፈላጊ ነጥቦች ትኩረት መስጠት አለብዎት የመጫኛ ዓይነት ስም ፣ የመስመራዊ መብራቶች ብሩህነት እና የተለያዩ ሞዴሎች የህይወት ዘመን ብዙ ትኩረት ። የቀለም አካል መስመራዊ ብርሃን የቀለም የሰውነት መስመራዊ መብራቶች በኖራቢን ድርጣቢያ ላይ የገጽታ መስመራዊ መብራቶችን እና የየንቪዝ መብራቶችን አካል ማበጀት ከሚችሉት አዳዲስ መስመራዊ መብራቶች ሞዴሎች አንዱ ነው ። የቀለም የሰውነት መስመራዊ መብራቶች ከጌጣጌጥ ገጽታ በተጨማሪ ለሚፈልጉት አካባቢዎ ጠንካራ የብርሃን ምንጭ ስለሆነ በላዩ ላይ ሊጫኑ ይችላሉ። መስመራዊ መብራት የጫማ ቀለም አካል እና ወለል ከቤትዎ ማስጌጫ ወይም ከቢሮ እና ከካፌ ምግብ ቤቶች አካባቢ ቀለም ጋር በተመሳሳይ ቀለም ሊመረቱ ይችላሉ።
13832
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A0%E1%88%AD%E1%8D%80%20%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8D
ሠርፀ ድንግል
ዓፄ ሠርጸ ድንግል ( 1542 - መስከረም 27, 1590 ) በዙፋን ስማቸው "መለክ ሰገድ" ኢትዮጵያን ከ1555 - 1590 ዓ.ም. የመሩ ንጉሥ ነበሩ። አባታቸው ዓፄ ሚናስ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ እቴጌ አድማስ ሞገስ ነበሩ። ከግራኝ ወረራ ጀምሮ እስከ ዓፄ ሚናስ ዘመን የቀጠለው አለመረጋጋት በኒህ ንጉሥ ዘመን አንጻራዊ እልባት አግኝቷል። ለዚህ ተጠያቂ የሚሆኑ አራት ጉልህ ክስተቶች፡ ፩) በሰሜን የቱርኮች ወረራ በንጉሡ ወታደራዊ ብቃት በመክሸፉ ፪) በደቡብ የባሬንቱ ኦሮሞዎች ሐረርን በመውረራቸው የአዳል ግዛት ኃይል በመዳከሙ እና ስለዚህ ምክንያት ከአዳል ጦርነት በማብቃቱ ፫) የቦረና ኦሮሞዎች ወደ ሸዋ የሚያካሂዱትን ዘመቻ ለጊዜው መግታት በመቻሉ፣ ፬) የአገሪቱን ዋና ከተማ ከመካከለኛው ክፍል ወደ አባይ ምዕራብ በማሻገሩ ነበር። በአጠቃላይ መልኩ ይህ ንጉስ ከሚናስ የተረከበውን ግዛት አስፍቶና አጠናክሮ ለቀጣዩ መሪ ትቶ አልፈዋል። የንግሱ ባለቤት እቴጌ ማርያም ሰናም ለተከታዮቹ ነገሥታት መነሳትም ሆነ መውደቅ ባበረክተችው አስተዋጽኦ በታሪክ ትታወሳለች። ቅድመ መለክ ስገድ በሠርፀ ድንግል የህጻንነት ዘመን የነበረችው አገር ብዙ ውዝግቦችን እምታስተናግድ ነበረች። ከምክንያቶቹ ውስጥ አንደኛው ዓፄ ሚናስ ከፖርቱጋል ካቶሊኮች ጋር አለመስማማቱ ሲሆን ካቶሊኮቹም አንድ ጊዜ ከባህር ንጉስ ይስሐቅ ጋር በማበር ሌላ ጊዜ ባህር ንጉሱ ከቱርኮች ጋር በመተጋገዝ በሚናስ ላይ አመጽና ዘመቻ በመፈጸማቸው ነበር። ሌላው ምክንያት የአዳል ግዛት ኃይሉ እምብዛም ያልተዳከመ ስለነበር በመካከለኛው መንግስት ላይ ጦር የመክፈት ልማዱ አልተገታም ነበር። ሦስተኛው በዘመኑ የአገሪቱ የአስተዳደር ማዕከል የነበረው የሸዋ እና ፈጠገር ክፍሎችን ቦረናዎች መውረር መጀመራችው ነበር። በነዚህ ምክያቶች አገሪቱ በበጋው ወቅት ጦርነት የሚካሄድባት በክረምት ደግሞ ሰፊ ሰራዊት በመያዝ ከጊዜ ወደጊዜ በሚቀያየሩት ዋና ከተሞች የሚሰፈርባት ነበረች። ሠርፀ ድንግል መንገሱ ዓፄ ሚናስ በ1555 ሲሞቱ ቀጣዩ ንጉስን ለመምረጥ የአገሪቱ መሳፍንቶች በሸዋ ተሰበሰቡ። ምንም እንኳ ሠረፀ ድንግል የሚናስ ታላቁ ልጅ ቢሆንም ብዙ ተቀናቃኞች ነበሩት። ከነዚሁም ውስጥ፣ የዓፄ ልብነ ድንግል እህት የወይዘሮ ሮማነወርቅ ልጅ የነበረው ሐመልማል ዋና ሲሆን ሌሎች እንደ ሐርቦ፣ አቤቶ ፋሲል እና ይስሐቅ ያሉ ተገዳዳሪዎች ስብሰባው የተወዛገበ እንዲሆን አድርገውት ነበር። የዚህ ስብሰባ ውጤት የ13 ዓመቱ ሠርፀ ድንግል ንጉስ እንዲሆን ነበር። ሆኖም ሐምልማል ይህን ውጤት ባለመቀበል የጎጃም እና ደምበያ መሳፍንቶችን በማስተባበር በወጣቱ ንጉስ ላይ ዘመቻ ከፍቶ በመጀመሪያ አካባቢ ድል ተቀዳጅቶ ነበር። ይሁንና የቀሳውስቱን እና እንዲሁም እቴጌ ሰብለ ወንጌልን ድጋፍ በማግኘቱ፣ ይህንም ተከትሎ በየጊዜው ቁጥራቸው እየጨመሩ የሄዱ መሳፍንቶችን ከርሱ ጎን በመሰለፋቸው በመጨረሻ ሐመልማልን በጦርነት ለማሸነፍ ቻለ። ጎጃምን ለተሸነፈው ለሐመልማል እንደ ግዛት በመስጠት ሰላም ለማስፈን ቻለ። የአጎቱ ልጆች ማመጽ ይህ ከሆነ በኋላ ባህር ንጉስ ይስሃቅ የተባለው ያሁኑ ኤርትራ መሪ በአጼ ሚናስ ዘመን ያመጸ ቢሆንም ልጁ ሲነግስ የልጁን ስልጣን ተቀበለ። ክሁለት አመት በኋል ፋሲል የተባለው ሌላው ያጎቱ ልጅ አመጽ አስነስተውብታል (ምንም እንኳ ሁቱም ቢሸነፉ)። የቱርኮች ጦርነት፣ የግንቦች መታነጽ ፣ በአክሱም የአክሊል መድፋት መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ። ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ (ጉዛራ) በ1571 ቤ/መንግስት አሰራ። ወደ ሰሜንም በመዝለቅ በወገራ እና በአይባ ሌሎች ቤ/መንግስቶችን አሰርቷል። የኪዳነ ምህርት ቤ/ክርስቲያንም እንዲሁ። ከዚያም ባህር ንጉስ ይስሐቅ በኦቶማን ቱርኮችና በአዳል ሰራዊት ታግዞ አመጽ ማስነሳቱ አልቀረም። በዚህ ጊዜ ንጉሱ ወደ ትግራይ በመዝመት በ1578 ባህረ ነጋሹንና (በአዲ ቆሮ) አባሪ ኦቶማኑን ኦዝደሚር ፓሻንና የአዳል መሪ የነበረውን ሱልጣን መሃመድ አራተኛ (በተምቤን) ጦርነት አሸንፎ ገደላቸው። በድባርዋ (የድሮው ኤርትራ ዋና ከተማ) የነበሩት ቱርኮችም ያለምንም ተኩስ እጃቸውን ሰጡ። በዚያውም ሰርጸ ድንግል በአክሱም ስርዓተ ተክሊሉን ፈጸመ (ይህ እንግዲህ ከዘርዓ ያዕቆብ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው)፣ መልአክ ሰገድ የሚለውንም ስም ያገኘው በዚህ ጊዜ ነበር። ከ10 አመት በሁዋላ፣ በ1588 ኦቶማን ቱርኮች፣ ከተባረሩበት ድባርዋ መልሰው ሊቆጣጠሩ ሲሞክሩ በመሸነፋቸው አርቂቆ ላይ የነበረውን ግዛታቸውን ሰርጸ ድንግል አፈረሰባቸው። በዚህ ምክንያት የቱርኩ መሪ ፓሻ በወርቅ ያጌጠ ፈረስ እስከ ሳዱላው በመላክ ከንጉሱ ዘንድ ሰላም እንደሚሻ አስታወቀ። ሌሎች ዘመቻዎች እና ሰላም ሰርጸ ድንግል የኖረበት ዘመን ከግራኝ አህመድ ወረራ ጥቂት ዘመን አሳልፎ ስለነበር የህዝቦች ፍልሰት በዚሁ ዘመን ይታይ ነበር። የኦሮሞን ወደ ሰሜን ወረራ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋፈጠ ንጉስ ይሄው ሰርጸ ድንግል ነው። በዚሁ ዘመን የኦሮሞወች ጥንካሬ ከማየሉ የተነሳ ኑር ኢብን ሙጃሂድ የተሰኘውን የግራኝን ምትክ በመግደል ሐረርን ወረው ነበር። ቀጥሎም ወደሰሜን በመዝመት ሰርጸ ድንግል በነገሰ በ10ኛው አመት ዝዋይ ሃይቅ አካባቢ ከንጉሱ ሰራዊት ጋር ተጋጭተው ተሸነፉ። ከዚህ በኋላ ንጉሱ በኦሮሞወች ቡድኖች ላይ በ1578 እና በ1588 ዘምቷል። በ1580 እና 85 ደግሞ በቤተ እስራኤል (ፈላሾች) ቡድኖች ላይ ዘምቷአል። አገው ላይም በ1581 እና 85፣ ጋምቦ ላይ በ 1590 እናም ሱዳን ውስጥ በሻንቅላ ላይ አድርጓል። እንራያ ደግሞ ሁለት ጊዜ በ 1586 እና 97 ጦርነት በመክፍት ህዝቡን ከነመሪያቸው ክርስቲያን አደርገ። ስለመጨረሻው የ1597 ዓ.ም. ዘመቻው የንጉሱ ዜና-መዋዕል እንዲህ ሲል ያትታል፡ መነኮሳት ተሰብስበው ንጉሱ ወደዳሞት ጦር ሜዳ እንዳይሄድ ለመኑት፣ ንጉሱ ግን ልቡ እንደደነደነ ስለተገነዘቡ በተወሰነ ወንዝ [አሳ የሚበዛበት የገሊላ ወንዝ ] ውስጥ የሚገኝን አሳ እንዳይበላ አጥብቀው አስጠነቀቁት። እሱ ግን የተባለውን ቸል በማለት ባስጠነቀቁት ወንዝ ሲያልፍ ከዚይ ወንዝ የወጣን አሳ በላ። ሳይዘገይም በጸና ታመመና ሞተ። በሞተም ጊዜ ሬማ ደሴት፣ ጣና ሃይቅ፣ መድሃኔ አለም ቤ/ክርስቲያን ተቀበረ። የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር። የስልጣን ሽግግር በጥንቱ ኢትዮጵያ ታሪክ የስልጣን ሽግግር ብዙ ችግር የተሞላበት ነበር። የሰርጸ ድንግል ስርዓትም ከዚህ አላመለጠም። አጼ ሰርጸ ድንግል ከህጋዊ ባለቤታቸው ንግስት ማርያም ሰና ሴት ልጆችን እንጂ ወንድ ልጅ አላገኙም። ሐረግዋ ከተባለች የቤተ እስራኤል (ፈላሻ) ቅምጣቸው ግን ያዕቆብ የሚባል ወንድ ልጅ ነበራቸው። ይሁንና ልጅ አባቱ በሞተ ጊዜ ገና የ7 አመት ህጻን ነበር። በዚህ ምክንያት የሰርጸ ድንግል ወንድም ልጅ የነበረው ዘድንግል ስልጣን ላይ ይወጣል የሚል ግምት በመላ ሃገሪቱ ተንሰራፍቶ ነበር። ነገር ግን ንግስት ማርያም ሰና ከልጆቻ ባለቤቶች ራስ አትናትዮስ የጎንደር መሪ እና ራስ ክፍለ ዋህድ የትግራይ መሪ ጋር በመሆን ህጻኑን የእንጀራ ልጇን ያዕቆብን በራስ አትናቲዮስ ሞግዚትነት የንጉሰ ነገስትነቱን ስልጣን እንዲወርስ አደረገች። ዋቢ መጻሕፍት ሠርፀ ድንግል የኢትዮጵያ ነገሥታት
50491
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%8D%8B%E1%88%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5
አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
አቡነ እስትንፋስ ክርስቶስ የስማቸው ትርጓሜ የክርስቶስ፣ የአብ ፣ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ ማለት ነው ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፊታቸው ላይ እፍ ብሎ ጸጋውን፣ በረከቱን ስላሳደረባቸው በዚህ ስም ይጠራሉ ፡፡ የጻድቁ፣ የአባታቸው ስም መልአከ ምክሩ ሲሆን ፤ የእናታቸው ወለተ ማርያም ይባላሉ ፡፡ የትውልድ ቦታቸው በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ዐወን ዓባይ የተባለ አካባቢ ነው ፡፡ የተፀነሱት ሚያዝያ ፰፤ የተወለዱት ደግሞ ታኅሣሥ ፰ ቀን ነው ፡፡ የሕይወት ታሪካቸው በተወለዱ ዕለት በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ ‹‹ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ›› በማለት እግዚአብሔርን አመሰግነዋል፡፡ የሕፃናትን አንደበት ለሚያናግሩ፣ ለሥላሴ እና ለእመቤታችን እንደዚሁም ለክርስቶስ መስቀል ዘጠኝ ጊዜ ሰግደዋል፡፡ በልጅነታቸው፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትገለጽላቸው ነበር፡፡ ያደጉትም የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል እየጠበቃቸው ነው፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜም የመጻሕፍት ዂሉ ርእስ የሚኾን ፊደልንና የሐዋርያው ዮሐንስን መልእክት ደብረ ድባ በሚባል ቦታ ከመምህር ኪራኮስ ተምረዋል፡፡ የሐዋርያትን ሥራ፣ የቅዱስ ጳውሎስን መልእክት፣ የዳዊትን መዝሙር፣ እንደዚሁም ትርጓሜ መጻሕፍትን ተምረዋል፡፡ ከዚህ በኋላ በዘመኑ ከነበሩት ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የዲቁና መዓርግ ተቀበሉ፡፡ ከዚያም በሐይቅ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳም መነኰሱ፡፡ ከዚያም ወደ ሕንጻ ደብረ ድባ ሔደው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት፣ የገዳማት አለቃ፣ የመነኮሳት አባት ከሚኾን ከአባ ሙሴ መዓርገ ቅስና፣ ቍምስና እና ኤጲስ ቆጶስነት በቅደም ተከተል ተቀብለዋል፡፡ ተጋድሎዋቸውና ታመራቸው አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ፣ ዐቢይ ጾምን ዐርባ ሌሊትና ዐርባ ቀን እኽልን ውኃ ሳይቀምሱ ይጾሙ ነበር፡፡ እግሮቻቸው እስኪያብጡ ድረስ ቆመው ይጸልዩ ነበር፡፡ ለሽፋሽፍቶቻቸውም ዕረፍትን አይሰጡአቸውም ነበር፡፡ በአንድ ወቅት ወደ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳም ሲሔዱ ወደ ገዳሙ ለመግባት ሐይቁን የሚያሻግራቸው ቢያጡ ተንበርክከው ሲጸልዩ በቅዱስ ሚካኤል እጅ ደንገል (ታንኳ) ቀርቦላቸው ሐይቁን ተሻግረዋል፡፡ ዘጠኝ ዓመት ዓባይ ባሕር ውስጥ በራሳቸው ተዘቅዝቀው በመቆም ለኢትዮጵያ ሲጸልዩ ከቆዩ በኋላ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እርሳቸው መጥቶ ‹‹ከመነኮሳት ዂሉ ብልጫ ያለህ ወዳጄ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሆይ፥ ኢትዮጵያን ምሬልሃለሁና ከዚህ ባሕር ውጣ›› ብሏቸዋል፡፡ ከዚያም ማረፊያቸው ወደ ኾነች ዳውንት (ደብረ አስጋጅ) በመመለስ ዐሥራ ሰባት ገዳማትን መሥርተዋል፡፡ ወደ ደብረ ዳሞ በሔዱ ጊዜም በትእምርተ መስቀል አማትበው ያለ ገመድ ከደብረ ዳሞ ተራራ ላይ በመውጣት ከአቡነ አረጋዊ ጋር (ከተሰወሩበት ቦት መጥተው) ተገናኝተዋል፡፡ በየገዳማቱ ሲዘዋወሩ ከሞላ ውኃ በደረሱ ጊዜ በመስቀል ምልክት አማትበው በእግራቸው እንደ ደረቅ መሬት እየረገጡ ይሻገሩ ነበር፡፡ አምስት አንበሶችና አምስት ነብሮች ይከተሏቸው ነበር፤ እነዚያም አንበሶችና ነብሮች የሚመገቡትን ባጡ ጊዜ ድንጋዩን ባርከው ሥጋ ያደረጉላቸው ነበር እነሱም ያንን ይመገቡ ነበር፡፡ የትግራይን አድባራትና ገዳማትን ለመጐብኘት ወደ ቅዱስ ያሬድ ደብር ሲደርሱ እመቤታችን ከቅዱስ ያሬድ (ከብሔረ ሕያዋን መጥቶ) እና ከልጅዋ ጋር ወደ እርሳቸው መጥታ ብዙ ተአምራትን አድርጋላቸዋለች፤ ከቅዱስ ያሬድም ተምረዋል፤ ቡራኬ ተቀብለዋል፡፡ የመጨረሻዎቻቸው ጊዜያት የጻድቁ የዕረፍታቸው ቀን በደረሰ ጊዜ እንደ ነጋሪት ቃልና እንደ ነጎድጓድ ያለ ድምፅ በሰማይ ተሰማ፤ እንደ ፀሐይ እና እንደ ጨረቃ እንደ ከዋክብት የሚያበሩ የተለያዩ መብራቶች ታዩ፡፡ መሬትም አራት ጊዜ ተንቀጠቀጠች፡፡ ተራሮችና ኮረብቶች እጅግ ተነዋወጡ፡፡ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በምትለይበት ሰዓት እንደ መብረቅ የሚጮኽ ታላቅ ድምፅ ከሰማይ ተሰማ፡፡ ያን ጊዜ ሰው ዂሉ፣ እንስሳት፣ አራዊት፣ ዛፎችና ቅጠሎች፣ ተራሮች፣ ኮረብቶች፣ ወፎችም በየወገናቸው አለቀሱ፡፡ ፀሐይና ጨረቃ ጨለሙ፤ ከዋክብትም ረገፉ፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በታላቅ ግርማ፣ በአንድነትና በሦስትነት እየተመሰገኑ መጡ፡፡ ኪሩቤል፣ ሱራፌል ከነማዕጥንታቸው፣ ዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላእክት፣ ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት፣ ዐሥራ አምስቱ ነቢያት፣ ሰማዕታት ከቅዱስ እስጢፋኖስ እስከ ተፈጻሜተ ሰማዕት ሊቀ ጳጳስ ዼጥሮስ ድረስ ያሉት፣ ቅዱሳን መነኮሳት ከአባታቸው ከእንጦንስ ጋር መጡ ፡፡ የሰማዕታት እናታቸው፣ የመነኮሳትና የደናግል አክሊላቸው፣ ክብራቸው፣ መመኪያቸው፣ የሐዋርያት ስብከታቸው፣ የነቢያት ትንቢታቸው፣ የመላእክት እኅታቸው፣ የኃጥኣን ተስፋቸው፣ የፍጥረት ሁሉ አማላጃቸው፣ የምሕረት እናት፣ ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ደናግላንን አስከትላ መጣች፡፡ ጻድቁ አባታችን ከጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ኪዳን ከተቀበሉ በኋላ ለዚህ ክብር ያበቃቸውን እግዚአብሔርን አመስግነው በሰላም ዐረፉ፡፡ ዕረፍታቸውም ሚያዚያ ዘጠኝ ቀን ሲኾን፣ ያረፉበት ቦታም ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ከተማ ደብረ አስጋጅ ገዳም ነው፡፡ ከተቀበሉት ቃልኪዳን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ከጌታችን ከመድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከተቀበሉት ቃል ኪዳን ጥቂቱ ዝክራቸውን የዘከረ፣ መታሰቢያቸውን ያደረገ፣ ስማቸውን የጠራ፣ ገድላቸውን የጻፈ፣ ያጻፈ፣ ያነበበ፣ የተረጐመ፣ የሰማ፤ በፍጹም ልቡና ‹‹አምላከ እስትንፋሰ ክርስቶስ (የእስትንፋሰ ክርስቶስ አምላክ) ኀጢአቴን ይቅር በለኝ›› ብሎ የጸለየ ስሙ በሕይወት መጽሐፍ ይጻፍለታል፡፡ ለቤተ ክርስቲያናቸው መባዕ፣ ስንዴ፣ ዘይት፣ ዕጣን፣ ጧፍ የሰጠ ኀጢአቱ ይደመሰስለታል፤ በገነት፣ በመንግሥተ ሰማያት በደስታ ይኖራል፡፡ በስማቸው የተራቆተውን ያለበሰ፣ የተራበውን ያበላ፣ ያዘነውን ያረጋጋ፣ በመታሰበያቸው ዕለት ለአገልግሎት የሚፈለገውን መልካሙን ነገር ያደረገ ኀጢአቱ ይሰረይለታል፡፡ በየዓመቱ ሚያዚያ ፱ ቀን እና በየወሩ የዕረፍታቸውን መታሰቢያ በዓል ያከበረ፣ ዝክራቸውን የዘከረ ሰማያዊ ክብር ያገኛል፡፡ በስማቸው የጽዋ ማኅበር የሚጠጡ ሰዎች ቢኖሩ በመካከላቸው የጻድቁ አምላክ ይገኛል፡፡ ዝክራቸውን የዘከሩ፣ መታሰቢያቸውን ያደረጉ፣ በስማቸው የተማጸኑ፣ በገድላቸው የተሻሹ፣ በጠበላቸው የተጠመቁና የጠጡ መካኖች ልጅ ይወልዳሉ፡፡ ችግር ደርሶበት ስማቸውን የጠራ፣ ወንድ ወይም ሴት ልጁን በስማቸው የሰየመ፣ በበዓላቸው ቀን ቁራሽ እንጀራና ቀዝቃዛ ውኃ ለነዳያን የሰጠ ኀጢአቱ ይሰረይለታል ፡፡ ካደረጉአቸው ተአምራት መካከል ከፊሉ ከደቀ መዝሙራቸው ከልብሰ ክርስቶስ ጋር በጎዳና ሲሔዱ የደረቀ የሰው አጥንት አግኝተው ፈጽሞ ወደ እግዚአብሔር ሲለምኑ ያን ጊዜ በጸሎታቸው ኃይል ያ የሞተውና የደረቀው አጥንት ነፍስ ዘርቶ ተነሥቷል፡፡ የቀትር ጋኔን ለክፏት ልቧን ሰውሮአት የአገኘችውን ሰው እና እንስሳ በጥርሷ ትነክስ የነበረች አንዲት ሴት ሕመሟ ጸንቶባት ሞታ ሰዎች ሊቀብሯት ሲሉ የእስትንፋሰ ክርስቶስን መስቀልና መታጠቂያውን በአስከሬኑ ላይ ሲያስቀምጡት በእግዚአብሔር ኃይል ተነሥታለች፡፡ አባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ በብርሃን ሠረገላ ወደ ሰማይ ሲያርጉ ዓይኑ የጠፋ፣ እግሮቹ ልምሾ የኾኑ ሰው ዐይቷቸው ‹‹አባቴ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሆይ፥ በጸሎትዎ ፈውሱኝ›› ብሎ ተማጸናቸው፡፡ አባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስም ያንን ሰው አዝነውለት በእጃቸው ያለውን መሐረብ ወረወሩለት፡፡ በዚያን ጊዜ ልምሾ የነበሩ እግሮቹ ዳኑ፤ ዓይኑም በራለት፡፡ ስንዴ ዘርተው፣ ወይን፣ ጽድንም፣ ወይራን፣ ግራርንም ተክለው በአንዲት ቀን ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ስንዴውን ለመሥዋዕት፣ ወይኑን ለቍርባን ዕለቱን በተአምራት አድርሰዋቸዋል ፡፡ ካረፉ በኋላ (በዐጸደ ነፍስ) ካደረጉአቸው ተአምራት መካከል ጥቂቶቹ በልጃቸው ዐይነ ሥውር መኾን ተጨንቀው የነበሩ አንዲት እናት እስትንፋሰ ክርስቶስ ልጃቸውን ቢፈውሱላቸው እንደሚመነኵሱ ስእለት ተስለው ጠበሉን ሲያስጠምቁት የልጃቸው ዐይኑ በራለት፡፡ ኾኖም ግን ተስለው የነበረውን ምንኵስና እንዳያደርጉ ዘመዶቻቸው ስለ ከለከሏቸው ልጃቸው ተመልሶ ዐይነ ሥውር ኾኗል፡፡ ወለተ ማርያም የተባሉ እናት ትዳር መሥርተው ለዐሥራ ሁለት ዓመታት ልጅ ሳይወልዱ ሲኖሩ የጻድቁን ገድል አዝለው በስማቸው ስም ቢማጸኑ ልጅ ለመውለድ በቅተዋል፡፡ ሊበተን የነበረውም ትዳራቸውም ተቃንቶላቸዋል፡፡ ከዚህም ባሻገር በጻድቁ አማላጅነት ከጡት ካንሰር በሽታ እንደ ተፈወሱ፣ ጤንነታቸው እንደ ተመለሰላቸው እኒህ እናት ምስክርነት ሰጥተዋል፡፡ የጻድቁ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስን በዓል ይዘክሩ የነበሩ ሰዎች ላም አካለ ጎደሎ ጥጃ ትወልዳለች፡፡ ከቤተሰቡ መካከል በእምነቷ ጠንካራ የነበረችው እኅታቸው ጥጃዋን በእስትንፋሰ ክርስቶስ ገድል ብታሻት በእግሯ ቆማ ሔዳለች፡፡ የእናቷንም ጡት ተንቀሳቅሳ ለመጥባት ችላለች፡፡ ለአምስት ዓመታት ሆዱ አብጦ የነበረ አንድ ዲያቆን የጻድቁ ገድል የተደገመበትን ጠበል ሲጠጣ ከሕመሙ ተፈውሷል፡፡ ወደ ደብሩ ለመሄድ በአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ስም እየተማጸኑ በገድላቸው በመጸለይና ሰውነታቸውን በማሻሸት፣ እንደዚሁም በገዳማቸው በሚገኘው በጠበላቸው በመጠመቅ፣ በእምነታቸው በመቀባት ብዙ ምእመናን አሁንም ከሕመማቸው እየተፈወሱ ናቸው፡፡ የጻድቁ ገዳም (ደብረ አስጋጅ) በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ከተማ አካባቢ ይገኛል፡፡ በረከት ለመቀበል ወደ ገዳሙ ለመሔድ ከወልድያ እስከ ዳውንት በመኪና የስምንት ሰዓታት መንገድ ይወስዳል፡፡ ከዳውንት ከተማ ወደ ገዳሙ አቅራቢያ የሚያደርሱ አነስተኛ ተሸከርካሪዎችም ይገኛሉ፡፡ ወደ ገዳሙ ለመግባት ለጠነከሩ የአንድ ሰዓት ያህል የእግር ጕዞ ይኖረዋል፡፡ የጻድቁ በዓለ ዕረፍት በሚከበርበት ዕለት (ሚያዝያ ዘጠኝ ቀን) ከወልድያ እስከ ገዳሙ የሚያደርሱ መጓጓዣዎች ስለሚገኙ ሕዝበ ክርስቲያኑ ወደ ገዳሙ በመሔድ ከበረከቱ ተሳታፊ እንዲኾኑ ገዳሙ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የጻድቁ ጸሎታቸው ፣ በረከታቸውና አማላጅነታቸው ከዂላችን ጋር ይኹን ፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፡፡ የበለጠ ለመረዳት እዚህ ላይ ይጫኑ
49311
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%8B%91%E1%8B%9D%E1%8A%90%E1%89%B5
ግዑዝነት
ግዑዝነት ማለት ቁስ ነገሮች የሚገኙበት ፍጥነት እንዳይለወጥ የሚያደርጉት ተቃውሞ ነው። አካላት አርፈው ተቀምጠውም እንደሆነ ባሉበት እንዲሆኑ፣ በቀጥታ እየተጓዙም እንደሆነ፣ አቅጣጫቸውን ሳይቀይሩ ባሉበት ፍጥነት እንዲቀጥሉ ያላቸው ፍላጎት ወይም አዝማሚያ ግዑዝነታቸው ይባላል። ግዑዝነት የቁሶች ወይንም ግዝፈት ያላቸው ነገሮች ሁሉ ዋና መገለጫ ባህሪ ነው። የግዑዝነት ታሪክ የግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ ከ፪ ሽህ ዘመናት መላምቶች፣ ክርክሮች እና ተሞክሮዎች በኋላ ተሻሽሎ የተደረጀ የሳይንስ ሐሳብ ነው። ግዑዝ አካላት፣ ለምሳሌ ድንጋዮች፣ በዘፈቀደ ከነበሩበት ተነስተው አይንቀሳቀሱም። ድንጋዮች የማሰብም ሆነ የመረዳት ችሎታ ሳኖራቸው ይህን መመሪያ አጥብቀው መከተላቸው ለፈላስፎች እንግዳ ነበር። የግዑዝነት ሐሳብ መደርጀት በቁሶች ላይ የሚታይን ይህን ክስተት አጥርቶ ለመገንዘብ ነበር። የአሪስጣጣሊስ መርሆዎች ከሁለት ሽህ አመታት በፊት የነበረው ዝነኛው ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ስለ ቁሳዊ እንቅስቃሴ ሁለት መርሆችን አስቀምጦ ነበር። አንደኛው መርህ፡ አንድ ቁስ ከርሱ ውጭ የሆነ ኃይል ካልአረፈበት በስተቀር፣ አርፎ ይቀመጣል። ሁለተኛው መርህ ደግሞ፡ የሚንቀሳቀስ ቁስ፣ በእንቅስቃሴው እንዲቀጥል የማያቋርጥ የኃይል ጫና ሊያርፍበት ያስፈልጋል ምክንያቱም የኃይል ጫናው ሲቋረጥ፣ በስተወዲያው እንቅስቃሴውም ስለሚያቆም። በምሳሌ ለማየት፦ አንድ ድንጋይ ምንም ነገር ካልነካው ባለበት ተቀምጦ ይገኛል። ይህን ድንጋይ ወደ ሌላ ቦታ ለማሻገር ከተፈለገ፣ ጉልበት በላዩ ላይ ሊያርፍ ግድ ይላል። ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ድንጋዩን አንስቶ ሲወረውረው። አሪስጣጣሊስ ጉዳዩን ከመሪ ሃሳቦቹ አንጻር ሲመረምር እንግዳ ነገር አገኘ። በመርህ ሁለት መሰረት፣ አንድን ድንጋይ ለማንቀሳቀስ እና በእንቅስቃሴው እንዲቀጥል ለማድረግ ምንጊዜም ጉልበት አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ድንጋይ ሲዎረዎር ፣ እጅ ውስጥ የሚገኘው ለትንሽ ሰኮንዶች ነው። እጅ ገፍቶ ከለቀቀው በኋላ፣ ከድንጋዩ ጋር አብሮ እየበረረ የሚገፋ ምንም ሰውም ሆነ ጉልበት የለም። ስለዚህ በመርህ አንድ መሰረት «ለምን ድንጋዩ ከእጅ ሲዎጣ ወዲያው አይቆምም?» በሌላ አነጋገር «ለምን ድንጋዩ ያለምንም ገፊ-ኃይል እየበረረ ይሄዳል?» ለዚህ እንቆቅልሽ አሪስጣጣሊስ የሰጠው መልስ ከባቢውን አየር ያመካኘ ነበር። ድንጋዩ ከተወረወረ በኋላ በጉዞው እንዲቀጥል የሚገፋው ጉልበት ከከባቢው አየር ያገኛል። ስለሆነም፣ ከባቢ አየር በሌለበት ኦና ውስጥ ድንጋዩ ቢዎረወር ኖሮ መንቀሳቀሱን በስተወዲያው ያቆም ነበር። የፈላስፋው ሃሳቦች ለሁለት ሽህ ዓመታት በብዙዎች ተሰሚነት ኖሯቸው እንደ ዶግማ አገለገሉ። አልፎ አልፎ ትችቶችና ተቃውሞዎች ቢነሱም፣ ለዚህ ሰው ከነበራቸው ክብር እና አድናቆት የተነሳ ተጻራሪ ሐሳቦች አልተሰሙም ነበር። በጠፈር ኦና ውስጥ የሚመላለሱትን ፈለኮች ያስተዋሉ ፈላስፎች ግን የከባቢ አየር ለእንቅስቃሴ አስፈላጊ እንዳልሆነ ተረዱ። ስለሆነም አንድ ድንጋይ እጅን ከለቀቀ በኋላ በጉዞው መቀጠሉ፣ ከአየር ግፊት ሳይሆን፣ ወርዋሪው ለድንጋዩ በሚያስተላልፈው አንዳች ነገር ነው አሉ። ይህን አንዳች ነገር፣ አንቀሳቃሽ ጉልበት ወይም በነሱ አጠራር ኤምፒተስ() ብለው ሰየሙት። «ታዲያ የተላለፈው ኤምፒተስ በድንጋዩ ውስጥ እስካለ ድረስ፣ ለምን ድንጋዩ እስከ ዘላለም እንዲበር አያደርግም?» ለሚለው ጥያቄ በ፮ኛው ክፍለ ዘመን የነበር ፈላሳፋ ፍሊጶነስ ዮሐንስ፣ « ኤምፒተሱ በተወሰነ ጊዜ በኖ የሚጠፋ ስለሆነ ነው» በማለት መላ ምት አቀረበ። ይህ የኤምፒተስ ጽንስ የአሪስጣጣሊስን ስህተት በከፊል የጠገነ ቢሆንም፣ የፈላስፋው ተከታዮች ግን አውግዘው አልተቀበሉትም ነበር። የቦርዲያንና ተከታዮቹ ማሻሻያ ከስምንት መቶ ዓመታት በኋላ፣ በ 14ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው ፈረንሳዊ ፈላስፋ ዥን ቦርዳን የኤምፒተስን ያለምንም ምክንያት ተኖ መጥፋት ባለመቀበል የተሻሻለ ሐሳብ አቀረበ። ያንድ የተወረወረ ድንጋይ እንቅስቃሴ መቆርቆዝ መንስዔ የአየር ሰበቃ እና የመሬት ስበት ለቁሱ ከተሰጠ እንቅስቃሴ በተቃራኒ አቅጣጫ እንቅፋት ስለሆኑ ነው ብሎ አስረዳ። ይህም ከአሪስጣጣሊስ የአየር ግፊት መላምት ሙሉ በሙሉ ተቃራኒ ሐሳብ ነበር። በቦርዳን አስተምሮ፣ አንድ ዲንጋይ በተወረወረ ጊዜ፣ ከወርዋሪው እጅ ኤምፒተስ ይቀበላል። ያን አንቀሳቃሽ ጉልበት ገንዘቡ አድርጎ እስከዘላለም ለመጓዝ በተሰጠው አቅጣጫ፡ ወደፊትም ከሆነ ወደ ፊት፣ ወደጎንም ሆነ ወደጎን፣ ወደላይ፣ ወደታች፣ እንዲሁም በክብ እሚያዞርም ከሆነ በክብ ለመሄድ ይፈልጋል። ሆኖም የአየር ሰበቃና የመሬት ስበት፣ በእንቅስቃሴው ተቃራኒ ስለሚቆሙ እና ስለሚያበላሹት፣ ኤምፒተሱ ተሟጦ እንዲያልቅ ያደርጋሉ። በዚህ ሁኔታ ድንጋዩ ለመሄድ የሚፈልግበትን አቅጣጫ ትቶ ያርፋል። አዲሱ የቦርዲያን ሐሳብ በተለያዩ ፈላስፎች በተጨባጭ እየተፈተሸና በተሞክሮ እየተረጋገጠ መጣ። የአሪስጣጣሊስ ስህተቶችም ጎልተው መታየት ጀመሩ። ዘመኑ የለውጥ ዘመን ስለነበር ሌሎች የአውሮጳ ፈላስፎች በተራቸው የቦርዲያን ሐሳብ ግድፈት እንዳለው ማየታቸው አልቀረም። እንደ ቦርዲያን አስተሳሰብ፣ በጠፈር የሚሽከረከሩት ፈለኮች (ፕላኔቶች) ፣ ጸሓይን እየዞሩ የመንቀሳቀሳቸው ምክንያት አምላክ አለምን ሲፈጥር፣ ከመነሻው ኤምፒተስ ስለሰጣቸው ነው ብሎ ነበር። ኤምፒተስ ማለት አንቀሳቃሽ ጉልበት ነው። የጉልበት አንዱ ጸባይ ያረፈበትን ቁስ ፍጥነት መጨመር ነው። እንግዲህ በፈለኮቹ ውስጥ ያ ጉልበት ምንጊዜም ካለ፣ ፍጥነታቸው ያለማቋረጥ እየጨመረ መሄድ ነበረበት ምክንያቱም የአየር ሰበቃ በጠፈር ውስጥ ስለማይገኝ። በሃቅ የሚሆነው ግን፣ ከቦርዲያን ሀሳብ በተቃራኒ ፈለኮች የሚጓዙት ከፍ ዝቅ በማይል ውሱን ፍጥነት ነው። ሌላው በቦርዲያን ሐሳብ ላይ የተነሳው ትችት፣ ኤምፒተስ ክባዊ ሊሆን ይችላል የሚለው የፈላስፋው አስተምሮ ነበር። ጂያምባኒታ ቤኔድቲ የተባለ የጣሊያን ምሁር ድንጋይ በወንጭፍ ሲዎረወር፣ ምንም እንኳ ወንጭፉ ድንጋዩን በክብ ምህዋር እያንቀሳቀሰ የክብ ኤምፒተስ ቢሰጠውም፣ ወንጭፉን ሲለቅ ግን የክብን ሳይሆን የቀጥተኛን አቅጣጫ ይይዛል። ከዚህ ተነስቶ፣ የቁስ ነገሮች የተፈጥሮ ፍላጎታቸው በቀጥተኛ መስመር መጓዝ ነው የሚል ድምዳሜ ላይ ደረሰ። የአሪስጣጣሊያዊ ሐሳብ ማጠቃለያ የኤምፒተስ ጽንሰ ሐሳብ ከአሪስጣጣሊስ መነሻ ሐሳብ የተሻሻለ ቢሆንም በአጠቃላይ መልኩ በአሪስጣጣሊያዊ አስተሳሰብ ስር ይመደባል። ምክንያቱም ሁለቱም አስተሳሰቦች የሚመዘዙት « የቁሶች ተፈጥሯዊ ፍላጎት በእረፍት (ዜሮ ፍጥነት) መገኘት ነው» ከሚል እምነት ስለነበር ነው። አሪስጣጣሊስ በምድር ላይ ያለው ከባቢ አየር ሰበቃ፣ የቁሶችን ተፈጥሯዊ ባህርይ ጋርዶ እንደደበቀው በጊዜው አያውቅም ነበር። ስለዚህ፣ ለነገሮች መንቀሳቀስ ምንጊዜም ጉልበት አስፈላጊ መስሎ ታየው። ይህ ስህተት በኢምፔተስ ጽንሰ ሐሳብ ሰርጾ በመገኘቱ፣ የሚቀጥለው ሳይንሳዊ አብዮት መከሰት ግድ አለ። በ፲፮ኛው እና ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን አውሮጳ፣ እጅግ ከፍተኛ የሳይንስ ምርምር፣ ክርክር ፣ የሐሳቦች ሥርጭትና መታደስ የተካሄደበት አህጉር ነበር። የአሪስጣጣሊስም ጥንታዊ ሐሳቦች፣ በዘመኑ የለውጥ ንፋስ ሥራቸው እስኪነቀል ታድሰዋል። የግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብም፣ መነሻው የአሪስጣጣሊስ እና ኤምፒተስ አስተሳስብ ቢሆንም፣ በዚሁ ዘመን በተነሱት ተማሪዎች ኬፕለር፣ ጋሊሊዮ እና ኒውተን ተራ በተራ ባስተካከሉት ሁኔታ በልዩና ጽኑዕ መሰረት ላይ ሊመሰረት በቅቷል። የዚህ የአዲሱ ሐሳብ መነሻ፣ ቁስ አካላት ከፍ ዝቅ በማይል አንድ ፍጥነት እና አንድ ቀጥተኛ አቅጣጫ መጓዝ የተፈጥሮ ፍላጎታቸው ነው የሚል ነው። ማለትም በነገሮች ላይ የውጭ ጉልበት እስካለረፈ ድረስ፣ ፍላጎታቸው አርፎ መቆም ብቻ ሳይሆን፣ ሌላም ፍጥነት ካላቸው ከፍ ዝቅ ሳይል በዚያ ፍጥነት መቀጠል ነው። ይህ ግን ከለት ተለት ተሞክሮ የሚቃረን ይመስላል ምክንያቱም በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ነገሮች ከውጭ ጉልበት ካላገኙ ምንጊዜም ስለሚቆሙ። ለአሪስጣጣሊስ መሳሳትም ዋናው ምክንያት ይህ ነበር። በምድር ላይ የነገሮች ቆሞ መገኘት ምክንያት በተፈጥሮ ፍላጎታቸው ሳይሆን፣ በሰበቃ ጉልበት ተገደው ነው። ከምድር፣ ከአየር እና ከሌሎች ቁሶች ጋር በሚያደርጉት ፍትጊያ ምክንያት ቁሶች እንቅስቃሴያቸው ይሞታል። በኦና ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ ያለማቋረጥ በተንቀሳቀሱ ነበር። የኤምፒተስን አስተሳብ ግድፈቶች ለማረም የተቻለው በአዲሱ አመለካከት የቁሶችን እንቅስቃሴ በማየት ነበር። አዲሱ አመለካከት፣ ቁሶች ጉልበት ሳያርፍባቸው ሊንቀሳቀሱ መቻላቸው በውስጣቸው እንደክትባት በተወጉት እና በተላለፈላቸው ልዩ ጉልበት አይደለም። ይልቁኑ ቁሶች፣ በተፈጥሮአቸው፣ ያለምንም እርዳታ፣ በአሉበት ፍጥነት፣ በቀጥተኛ መንገድ ለመንቀሳቀስ ይፈልጋሉ። ይህ የቁሶች መሰረታዊ ባህርይ ግዑዝነታቸው () በመባል ተሰየመ። ስለዚህ ግዑዝነት ማለት፣ በዘመናዊ ትርጓሜው፣ « አንድ ቁስ አካል የያዘውን ፍጥነት እንዳይቀየር የሚያሳየው ተቃውሞ» ማለት ነው። ሓሳቡ እጅግ የተሳካ ስለነበር፣ እስካሁን ዘመን ድረስ ይሰራበታል። ድንጋይ ውርወራ ከግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ አንጻር ከግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ አንጻር፣ አንድ ድንጋይ ነባራዊ ፍጥነቱን በጉልበት ካልተገደደ አይቀይርም። ለምሳሌ አርፎ ቁጭ ያለ ድንጋይ ፍጥነቱ ዜሮ ስለሆነ፣ ይህን ፍጥነት መልቀቅ አይፈልግም። ድንጋዩን ለማንቀሳቀስ ጉልበት ያስፈልጋል። በእጅ እየተገፋ፣ በጉልበት ተገዶ ድንጋዩ የተወሰነ ፍጥነት ላይ ይደርሳል። የድንጋዩ ግዑዝነት ለውጥን ምንጊዜም ስለሚቃወም ጉልበት አስፈለገ። ሆኖም አንድ ጊዜ፣ አዲስ ፍጥነት በእጅ ተገዶ ከያዘ በኋላ፣ ሲለቀቅ፣ አሁንም ይህን አዲሱን ፍጥነት እንዳይቀየር ግዑዝነቱ ግድ ይላል። ድንጋዩ፣ በራሱ ተፈጥሯዊ የግዑዝነት ባህርይ ምክንያት በያዘው ፍጥነት ለዘላለም መጓዝ ይጀምራል። ግን ደግሞ የአየር ሰበቃ በጉዞው ተቃራኒ የሆነ ጉልበት ያሳርፍበታል። ይህ ጉልበት፣ የድንጋዩን ግዑዛዊ ተቃውሞ ቀስ በቀስ በማሸነፍ ፍጥነቱን እንዲቀንስ ያደርጋል። ሰበቃው በጉልበት የድንጋዩን ፍጥነት ቀይሮ ዜሮ ሲያደርሰው፣ ድንጋዩ አዲሱን ፍጥነት በመያዝ አርፎ ይቀመጣል። ሌሎች ምሳሌዎች የመኪና ጎማዎችና የኤሌክትሪክ ጄኔረተሮች፣ የፈለኮች በፀሐይ ዙሪያ መዞር፣ ወዘተ በከፊል የግዑዝነታቸው ባህርይ ውጤት ናቸው። የፔንዱለም መዎዛዎዝ፣ ሩዋጮች ማብቂያ መስመራቸውን አልፈው መንደርደር፣ ኳስ ተጫዋቾች "ማጣጠፋቸው" ፣ እነዚህ ሁሉ የግዑዝነት ውጤት ናቸው። ባጠቃላይ መልኩ፣ ግዑዝነት የቁስ አካላት መገለጫ ባህርይ እንደመሆኑ፣ በአብዛኛው የገሃዱ ዓለም ክስተቶች ሠርጾ ይገኛል። የሳይንስ ፍልስፍና ሥን-እንቅስቃሴ ሥነ-ተፈጥሮ
9003
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%8B%B5%E1%88%B5
ኤድስ
ኤድስ አኳየርድ ኢምዩኖደፊሸንሲ ሲንድረም የኤችአይቪየመጨረሻ ደረጃ ነው። ኤችአይቪ ያለበት ሰው ኤድስ ደረጃ ላይ ለመድረስ ብዙ አመታት እንደሚወስድ ጥናት ታረጋግጣል። ኤድስ በኤችአይቪ ሳቢያ የሚመፈጠረው የሰውንት የመከላከያ መዳከም ሲሆን ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ ደረጃ ነው። አንድ ሰው በኤድስ ሞተ የሚባለው አባባል የተሳሳተ ሆኖ ሳለ በተለያዩ በሽታዎች ተጠቅቶ ነው ወደ ሞት ደረጃ ላይ አንድ ሰው ሊደርስ የሚቻለው። እንዲሁም ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች የፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶችን ሳይጅምሩ የኤድስ ደረጃ ሳይ ሳይርስ ብዙ አመት ሊኖሩ ይችላል። አንድ ሰው የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ማለት የሚቻለው የኤችአይቪ ቫይርስ የበሽታ መከላከያ ሃይል ተቁዋማትን ደምስሶ እና ሰውነታችን ከማንኛውም በሽታ የመቁዋቁዋሚያ ሃይሉን በማሳጣት ለተለያዩ ኢንፈክሽኖች ይጋለጣል። የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን በነጭ ደም ሴል ውስጥ የሚገኘውን የሴል ቁጥር () ከ200 በታች በማድረስ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ግዝ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች ኦፓርቸንሰቲክ እንፈክሽስ (. በመፍጠር የኤድስ ደረጃ ላይ እንዲደርስ ያደርጋል። አንድ ሰው አንድ ወይም ሁለት ኢንፌክሽኖች ሲኖሩበት እና በጣም ዝቅያለ የሲዲፎር ሴል ቁጥር 350 3 ወይም በታች ሲሆን እና የቫይረሱ ብዛት () ከ 1,000 በላይ ከሆነ የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ሊባል ይችላል። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ዋና ግጽ ላይ ይመልከቱኤችአይቪ ኤችአይቪ ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ ) በመባል የሚታውቅ ቫይረስ ነው። ኤችአይቪ ቫይረስ የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ የነጭ ደም ሴሎችን በማጥቃት በቀላሉ ሰውነት ለበሽታ እንዲጋለጥ የሚያረግ ቫይረስ ነው። ኤችአይቪ ያለባቸው ሰዎች የበሽታው ምልክት ስይታይባቸው ለብዙ አመታት መኖር ይችላሉ። ቫይረሱ በሰውነታ ውስጥ እስከ አስር ዓመት በመቆየት ምንም ሳይታውቅ እና ምንም አይነት ይህመም ምልክት ሳይታይበት በመኖር እና አለማውቅ ከአንድ ሰው ወደሌላ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ ቫይረስ ነው። ኤድስ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ የኤድስ ታማሚዎች መኖራችው የተረጋገጠው በ1978 ዓ/ም ነው። በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ውስጥ 1.3 ሚሊዮን በላይ የሚቆጠሩ ሰዎች ከኤችአይቪ ቫይርስ ጋር አብረው ይኖራሉ። ኤችአይቪ የሚያመለክት የደም ናሙና የተገኘው በሁለት የደም ናሙናዎችይ ላይ ብቻ ነበር። እነዚህም ከታህሳስ 1976 ዓ.ም እስከ 1977 ዓ.ም ባለው ጊዜ ከተሰበሰቡ የደም ናሙና የተገኘ በመሆኑ ኤችአይቪ ኢትዬጵያ ውስጥ የተገኘው 1976 ዓ.ም ነው። ከአካል የሚወጡ ፈሳሾች ላይ ሁሉ ኤችአይቪን ማግኝት የሚቻል ቢሆንም መደበኛ ኤችአይቪ ምርመራ በደም ናሙና ላይ የሚደረግ የኤችአይቪ-1/2 አንቲ ባዲ ምርመራ ነው። እስታሁን የተሰሩትን የአንቲባዲ ምርመራ አይነቶችን በሁለት ከፍል ማየት ይቻላል። ኤላይዛ መሰረት አርገው የሚከናወኑ ኤላይዛ አይ.ኤፍ.ኤ ኤላይዛ-ዌስተርን ብሎት ፈጣን የኤችአይቪ ምርመራ ማለት ለቫይረሱ የተዘጋጀ አንቲ ቦዲ በደም ውስጥ መኖሩንና አለመኖሩን የሚያመልክት የምርመራ አይነት ነው። በፈጣን የምርመራ ዘዴ ውጤቱን ከ10-60 ደቂቃዎች ውስጥ ማውቅ የሚያስችል የመመርመሪያ ዘዴ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ በአሁን ሰዓት የኤችእይቪ/ኤድስ ትምህርት በመስፋፋቱ ጥሩ የሆነ ለውጦች በማየት ላይ እንገኛለን። ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩም ሆነ ቫይረሱ እንደሌለባቸው የሚያቁም ሆን የማያቁም የቫይረሱ መስፋፋት ለመግታት የማያቋርጥ ትምህርት ያስፈልጋል። አንድ ሰው ስለኤችእይቪ/ኤድስ ዐውቀቱ ካለው አንደኛ ቫይረሱ እንዳይስፋፋ ይረዳል ሁለተኛ ሰዎችን ከመገለልም ሆነ ከማግለል የሚመጣውን ትልቅ ጥፋት ለመታገል ይረዳል። ከቫይረሱ የበለጠ ሕብረተሰባችን ጎድቶ የነበረ እና አሁንም በመጉዳት ላይ ያለው ይህ አግሎ ነው። እያንዳዱ ገለሰብ ስለኤችእይቪ/ኤድስ ያለው እውቀት ከፍተኛ ከሆነ ከመግላል እና ከመገለል የሚመጣውን መሽማቀቅ እና ጭንቀት መቆጣጠር ከቻልን ማለት ተልቅ ለውጥ እናመጣለን ማለት ነው። ሕብረተሰባችንም ቢሆን ከቫይርሱ ጋር የሚኖሩትን ሰዎች ማግለል እንደሎለብን መረዳት ይኖርበታል። ይሄን ስንል ማግለል የለብንም ብሎ መስበክ ወይም መናገር ብቻ ሳይሆን በዕለት ዕለት ኑሮአችን ላይ በተግባር ማዋል እንዳለብን መረዳት በጣም ጠቃሚ ነው። ይህ የሰውን የማግለል ባህሪ እኛን የአበሻን የጎዳና በመጉዳት ላይ ያለ ስለሆንም ይህ ጎጂ-ባሕል ማስወገድ አለብን። በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ይኸንን ዝምታ የሰበሩ ልንረሳቸው እና ሁሌ ልናስትውሳቸው የሚገቡ እራሳቸውን አውጥተው ከቫይረሱ ጋር እንድሚኖሩ ያስተማሩ እና የብዙ ወጣቶችን ሕይወት ያተረፍ የመጀመሪያው የተስፋ ጎህ ኢትዮጵያማህበር መስራቾች ናቸው። የኤድስ አመጣጥ ኤድስ በሽታ እንደጀመረ በታማሚዎች ላይ ይታዩ የነበሩት የበሽታ ምልክቶችን በማየት የሰውነት የበሽታ መከላከያ አቅም ከመዳከም ጋር ተያያይዘው የሚመጡ ምልክቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ ከመገመት በስተቀር ብዙም የሚታውቅ ነገር አልነበረ፤። ከምን እንደመጣና በምን እንደሚተላለፍ አይታወቅም ነበር። በኋላም በተለያዪ የምርምሮች ዘርፎች ተጠናክረው በመቀጠላቸው የኤድስ በሽታን የሚያመጣው ቫይረስ ለይቶ በማወቅ ተሕዋሱንም በላቦራቶሪ ለይቶ ማውጣት ተችሏል። ይህ የኤድስ በሽታ መንስዔ ተዋሕሳትም በኋላ ላይ ኤችአይቪ የሚለውን ስያሜ አግኝቶዋል ሪትሮ ቫይረስ ከሚባል ተሕዋስ ምድብ ወስጥ መሆኑ ተረጋግጥዋል። ኤድስ ወይም ) በመባል የታወቀው በሽታ የሚመጣው ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ (ኤችአይቪ ) በሚባል ጀርም ነው። በሽታው የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ ነጭ ሴሎችን በማጥፋት ለቀላል በሽታዎች ለሕይወት ኣስጊ የመሆን ዕድል በመስጠት የሚገድል ነው። የሚተላለፈው ቫይረሱ ያለበት ሰው የተጠቀመበትን ያልፀዳ መርፌ በመጠቀም ወይም ኣስፈላጊዎቹ ጥንቃቄዎች ሳይደረጉ በሚፈጸሙ የተለያዩ የግብረ ሥጋ ግንኙነቶች ነው። ኤድስን የሚያመጣው ሕይወት ያለው ጥገኛ ጠንቅ በኃይለኛ የማጉሊያ መሣሪያዎች ይታያል። ቫይረሱ ሰውነት ውስጥ እያለ እስከ ፰ ዓመታት የማይታመሙና በሽታውን የሚያስተላልፉ ጤነኛ ሰዎች ኣሉ። የኤድስ በሽታ ሲጀምር ሰውነት ወይም ኣካላችን በቀላሉ የሚከላከላቸው ጀርሞች እንደፈለጋቸው በመባዛት ለሕይወት ኣደገኛ ሆነው ይገኛሉ። ለምሳሌ ያህል ጤነኛ መድን በነበረን ጊዜ ከማይተናኮሉን ባክቴሪያዎች ኣንዱ ኒሞንያ ያስከትላል። የቆዳ ካንሰር () እና የኣንጎል በሽታም ሊኖሩ ይችላሉ። ) ወይም ኣርክ የሚባሉ ምልክቶችም ሊመጡ ይችላሉ። ከእነዚህም መካከል የንፍፊት ማበጥ፣ የማይለቁ ትኩሳቶች፣ ድካምና ተቅማጥ፣ ክብደት መቀንስ (ከ፲ በ፻ በላይ)፣ ደረቅ ሳልና ከባድ የእንቅልፍ ላብ ይገኙበታል። ትረሽ () እና ሽንግልስ () የሚባሉ በሽታዎችም ሊኖሩ ይችላሉ። ኤድስ እንዳይዝ የምንከላከልበት የክትባት ዘዴ የለም። በሽታው ከያዘም በኋላ የሚፈውስ መድኃኒት የለም። በኣሁኑ ጊዜ ያለን መከላከያ በበሽታው እንዳንያዝ ኣስፈላጊዎቹን ጥንቃቄዎች ማድረግ ብቻ ነው። በሽታው እንዴት እንደሚተላለፍ በምርምር የተደገፉ መረጃዎችን በመከታተል ተረድቶ ቫይረሶቹ እንዳይሰራጩ ትክክለኛዎቹን ጥንቃቄዎች መከተልና ለሌሎችም ማስተማር የያንዳንዳችን ኃላፊነት መሆን ይገባል። ኤድስ ኣሰቃቂና ኣደገኛ በሽታ ቢሆንም እንደጉንፋን በቀላሉ የሚተላለፍ ስላልሆነ ልንከላከለው የምንችለው በሽታ ነው። ስለ በሽታው በሰፊው ማወቅ ባንፈልግ እንኳን በበሽታው እንዳንያዝ እንዴት እንደምንከላከል መረዳትና ወደ ሌሎች እንዳይተላለፍ እንዴት እንደምንጠነቀቅ ማወቅ እንደሚጠቅሙ ተረጋግጧል። ኤድስ ቀስ በቀስ እየተስፋፋ የመጣው ከ1970 ዓ.ም. ወዲህ ሲሆን እስከ 1985 እ.ኤ.አ. ድረስ የተበከለ ደም በመወጋትና በመሳሰሉት ብዙ ሰዎች ያለቅብጠታቸው በበሽታው ተይዘዋል። ከ1988 ወዲህ ግን ኤድስ ሲይዝ ነጭ ሴል የሚሠራውን ኣንቲቦዲ () በመመርመር የኤድስ ቫይረስ እንዳጋጠመን የሚጣራበት ፈጣን የምርመራ ዘዴ ስለተሠራ በተለይ የደም ማነስን ለመከላከል ሆስፒታል ከሚሰጠን ደም በመተላለፍ ሊይዝ የሚችለው ኤድስ ወደ መጣፋቱ ደርሷል። ኤድስ በሚከተሉት ሁኔታዎች ሊተላለፍ ይችላል። ቫይረሱ ያለበት ሰው የተጠቀመበትን የድረግ () መርፌ ሌላ ሰው ቢጠቀምበት () በቫይረሱ መተላለፍ የተነሳ በበሽታው መያዝ ይቻል ይሆናል። በበሽታው ከተያዘ ወይም ቫይረሱ ካለበት ማንኛውም ሰው (ወንድ ወይም ሴት) ጋር የግብረ ሰዶም ግንኙነት () በማድረግ በሽታው ሊይዝ ይችላል። ኤድስ ቫይረሱ ወይም በሽታው ካለበት ሰው ጋር በሚደረግ የግብረ ሥጋ ግንኙነት () የሚይዝ የኣባለ ዘር በሽታ ሆኗል። ቫይረሱ ያለባት እናት በሽታውን (ማህፀን ውስጥና በምትወልድበት ጊዜም) ለሕፃንዋ ማስተላለፍ () ትችላለች። በበሽታው የተያዘች እመጫትን የጡት ወተት በመጥባት (በመጠጣት) ሕፃናትን በሽታው ሊይዛቸው () ይችላል። ከኤድስ በሽታ ለመከላከል የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ ይጠቅማል። ከማንኛውም ዓይነት የግብረ ሥጋ ግንኙነት (ከተቻለ) መቆጠብ፣ ወይም ኣንድ ታማኝ የፍቅር ጓደኛ ሌላ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ኣለማድረግ። ለረዥም ጊዜ ተማምነው ኣብረው የቆዩ ባልና ሚስት መስጋትና ለኤድስ ሲባል በኮንዶም () መጠቀም የለባቸውም። ታማኝነት ከመቼውም ጊዜ ኣሁን ኣስፈላጊ ነው። የሚወጉ ድራጎች (እተደበቁ ተሰባስበው ባልፀዱ መሣሪያዎች ከሚወስዱ ጋር) ኣለመውሰድ። በሽታው ከያዘው ሰው ጋር መርፌና ሲሪንጋ ኣለመጋራት። ከማያውቁት ሰው ወይም ከብዙ ሰዎች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት በማድረግ ከቆዩ (ኣመንዝራ) ጋር ማንኛውንም ዓይነት የግብረ ሥጋ ግንኙነት ኣለማድረግ። ቫይረሱ እንዳሌለበት ከማያውቁት (ወይም በሽታው ከያዘው) ሰው ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ ካስፈለገ የሚከተሉትን ፬ ጥንቃቄዎች መከተል ያስፈልጋል። የኤድስ ቫይረስ ያለባቸው የተለያዩ የኣባለ ዘር ፍሳሾች () ወደ ሌላ ሰው (ብልት፣ ኣፍ፣ ፊንጢጣ ወዘተ...) እንዳይገቡ መጠንቀቅ። የኤድስ መኖር ካጠራጠረ የግብረ ሥጋው ግንኙነት ከመጀመሩ በፊት ወንድየው የላቴክስ () ላስቲክ ኮንዶም ብልቱ ላይ ማድረግ ኣለበት። ከቆዳ የሚሠራው ዓይነት ኮንዶም ለኤድስ መከላከያ ኣይሠራም። ለተጨማሪ ጥንቃቄ እስፐርሚሳይድስ () ቫይረሶቹን የመግደል ጥቅም ስላላቸው የኮንዶሙን ውጭና ጫፍ ማነካካት ሳይጠቅም ኣይቀርም። ከደረቁ ይልቅ ቅባት () ያለው የላቴክስ ኮንዶም እንዳይቀደድም ይመረጣል። በውሃ () በተበጠበጠ እንጂ እንደ ቫስሊን የኣሉ ነዳጅ ዘይት () የሚበጠበጡ ቅባቶች ኮንዶሙን ስለሚበሳሱ ኣለመጠቀም ጥሩ ነው። ፓኬቱ ላይ የተጻፈውን ማንበብ ያስፈልጋል። ከፈቃደ ሥጋው ግንኙነት በኋላ ላቴክሱን በጥንቃቄ ማውጣት መረሳት የለበትም። ተጨማሪ መረጃ በተጨማሪም የሚከተሉት ታውቀዋል። የኣንድ ሰው ደም ወደ ሌላው (በብዛት) ሊተላለፍባቸው የሚችልባቸውን ቍሳቁስ ለሌላ ከማዋስ መቆጠብ። ለምሳሌ ያህል የጺም መላጭያ፣ ጥርስ ብሩሽና መፋቂያ የመሳሰሉትን ኣለመዋዋስ። ደም መበካከልን ሊያስከትሉ የሚችሉ ባህሎች ከኣሉ ማረም ወይም እንዲጠፉ ማበረታታት። የኤድስ ቫይረስ ሊኖርባቸው የሚችሉ ደምና የመሳሰሉትን ጓንት (እና እንዳስላጊነቱም ማስክ) ሳያደርጉ ኣለመነካካት። ስለበሽታው ለማያውቁ ማሰማትና ለልጆች ማስተማር እንዲሁም ኤድስ ያለባቸውን በሚቻለን ሁሉ የመርዳት ኃላፊነትና በየጊዜው የሚገኙትን የምርምር ውጤቶች ለማወቅ መሞከርና ይኸንኑ ዕውቀት ማሰራጨት ኣለብን። የኤድስ ቫይረስ ደካማ በመሆኑ ከኣካል ውጭ ለረዥም ጊዜ ኣይኖርም። (እንደ ዕቃው ዓይነት የተነካኩትን ለዓሥር ደቂቃዎች ማፍላት ወይም ኣንድ በመቶ ብሊች ባለው ውሃ መዘፍዘፍ ቫይረሶቹን ሊገድል ይችል ይሆናል። ኣንድን ሰው የበሽታው ቫይረስ እንዳላጋጠመው በተለያዩ (ተደጋጋሚ) የደም ምርመራዎች ማጣራት ይቻላል። (ኣስቀድሞም የኣካባቢውን የኤድስ ሕግ ማወቅ ጠቃሚ ነው።) ኤድስ በመጨባበጥና በመሳሳም እንዲሁም በሽንትና በሰገራ፣ በወባ ትንኝና ቁንጫን በመሳሰሉት ደም መጣጮች ኣይላለፍም ተብሏል። የኤድስ ቫይረስ (እራሱን ስለሚቀያይር ጥሩ ዓይነት) የመከላከያ ክትባት በቅርቡ ላይሠራ እንሚችል ተተምኗል። የቫይረስ በሽታዎችንም ማዳን በጣም ከባድ ስለሆነ (የኤድስም ቫይረስ ከሰው ጂን ጋር ስለሚካለስ) ፈዋሽ መድኃኒት በቅርቡ መገኘቱ ያጠራጥራል ይባላል። እስከዚያው ድረስ ግን በሽታው በየኣገሩ (ኢትዮጵያ ጭምር) መስፋፋቱን ስለቀጠለ ለሞት ከመማቀቅ ኣስቀድሞ ማወቅ የሚሻል ይመስለኛል። ቫይረሱ (ለረዥም ጊዜ) ከነበረባቸው መካከል ፺፱ በ፻ በበሽታው ተይዘዋል። (ኤዚቲ) እና የመሳሰሉት መድኃኒቶች ቫይረሱ እንዳይባዛ በመከላከል በሽታው እንዳይገድል ጊዜ ለመግዛት ይጠቅማሉ ይባላል። የኤድስ መኖር ካጠራጠረ በጥሩ ጤንነት ለመኖር መሞከርና መድንን ከሚያዳክሙ መቆጠብ እንደሚራዱ ተገምቷል። በሽታው በመካከላችን ስለኣለ በኣለማወቅና በጥንቃቄ ጉድለት በኤድስ ብንያዝ ጥፋቱና ፀፀቱ የራሳችን ይመስለኛል። እስከ በዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ የኤድስ ቫይረስ ከተገኘባቸው ፪፻፸ሺህ ሰዎች መካከል ፩፻ሺህ በበሽታው ሞተዋል። በዓለም ላይም (፩፶፬ ኣገሮች) ኣንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በኤድስ በሽታ ተይዘዋል። (ሕዝቡም መጠንቀቅ ካልጀመረ በቫይረሱ የሚበከለው ሰው ቍጥር በየዓመቱ እጥፍ እየሆነ ሊቀጥል እንደሚችልና ለማስታመምም ብዙ ቢሊዮን ዶላርስ እንደሚያስፈልግ ተገምቷል።) ግብረ ሰዶም የሚያዘወትሩና ድረግ የሚወጉ ሰዎች በሽታ ነው እየተባለ ቸል ሲባል ቆይቶ ኣሁን የሁላችንም ጠር መሆኑ ስለተደሰረበት የሚፈለግብንን ብናከናውንና (ከመንግሥታትም ጋር) ብንተባበር በሽታውን መቆጣጠር ይቻል ይሆናል። ፈንጣጣን (እና ደስታ በሽታዎች) ከዓለም ለማጥፋት ከጠቀሙን መካከል ክትባትና የሕዝቡ ትብብር ዋናዎቹ ናቸው። ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙነት ማውራት ለማንኛውም ሕብረተሰብ ኣሳፋሪ ቢሆንም ኤድስ ያመጣብን ዱብ-ዕዳ የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ መወያየት መጀመር ኣለብን። ይህ ጽሑፍ የተጻፈው የሕክምና ዕርዳታ ለመስጠት ኣይደለም። በበለጠ ለመረዳት ሓኪሞቻችሁን ኣማክሩ። በ1988 እ.ኤ.አ. ለእያንዳንዱ የዩናይትድ እስቴትስ ቤተሰብ የተባለ ፰ ገጽ ጽሑፍ ከ ሲላክ ወደ አማርኛ በነፃ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ተተርጕሞና ተሰራጭቶ ነበር። የእዚህ የ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ጽሑፍ መነሻ ይኸው የ 88-8404 ጽሑፍ ነው። የውጭ መያያዣዎች አበሻ ኬር የበጎ እድራጊ ድርጅት 2008 20, 2008 ትርጒም በአበሻ ኬር . [ኤድስ በዶክተር ኣበራ ሞላ ፲፱፻፹፫ ዓ.ም.] ዝምታው ይሰበር 2008 የኢትዮጵያ ኤድስ መረጃ ማእከል ዶ/ር ኣበራ ሞላ
1954
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%8A%94%E1%8C%8B%E1%88%8D
ሴኔጋል
ሴኔጋል ወይም የሴኔጋል ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የሚገኝ ሀገር ነው። ሴኔጋል ከምዕራብ በሴኔጋል ወንዝ፣ ከሰሜን በሞሪታንያ፣ ክምሥራቅ በማሊ እና ክደቡብ በጊኒና ጊኒ-ቢሳው ይዋሰናል። የጋምቢያ ግዛት እንዳለ በሴኔጋል ውስጥ ነው የሚገኘው። የሴኔጋል የቆዳ ስፋት 197,000 ካሬ ኪ.ሜ. የሚጠጋ ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ ወደ 14 ሚሊዮን እንደሆነ ይገመታል። የሴኔጋል የአየር ሁኔታ የየምድር ወገብ ሲሆን ደረቅና ዝናባማ ወራት ተብሎ ወደ ሁለት ይከፈላል። የሴኔጋል ርዕሰ ከተማ ዳካር በሀገሩ የምዕራብ ጫፍ በካፕ-ቨርት ልሳነ ምድር ላይ ይገኛል። ከባህር ጠረፍ ወደ ፭፻ ኪ.ሜ. ገደማ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ የኬፕ ቨርድ ደሴቶች ይገኛሉ። በ፲፯ኛው ና ፲፰ኛው ክፍለ ዘመናት በቅኝ ገዢ መንግሥታት የተሠሩ የንግድ ተቋማት ከባህር ዳር ይገኛሉ። በአካባቢው ያሉ ግኝቶች ሴኔጋል ከጥንት ጀምሮ የሚኖርበት እንደነበረ ያሳያሉ። እስልምና የአካባቢው ዋና ሀይማኖት ሲሆን ወደ ሴኔጋል የተዋወቀውም በ11ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደሆነ ይታመናል። በ13ኛውና 14ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን የማንዲንጎ ግዛት በአካባቢው ላይ ተጽኖ ያደርግ ነበር። በዚሁም ጊዜ ነው የጆሎፍ ግዛት የተመሠረተው። በ15ኛው ክፍለ-ዘመን ፖርቱጋል፣ ኔዘርላንድስ እና ኢንግላንድ በአካባቢው ለመነገድ ይወዳደሩ ነበር። በ1677 እ.ኤ.አ. ፈረንሣይ ጎሪ የሚባለውን ዋና የባሪያ ንግድ ደሴት ተቆጣጠረች። ከዛም በ1850ዎቹ እ.ኤ.አ. ፈረንሣይ ቁጥጥሩዋን ወደ መላው ሴኔጋል ማስፋፋት ጀመረች። በጃኑዋሪ 1958 እ.ኤ.አ.፣ ሴኔጋልና የፈረንሣይ ሱዳን ተቀላቅለው የማሊ ፌዴሬሽንን መሠረቱ። ይህም ፌዴሬሽን በአፕሪል 4፣ 1960 እ.ኤ.አ. ከፈረንሣይ ጋር በተፈረመው የሥልጣን ዝውውር ስምምነት አማካኝ በጁን 20፣ 1960 እ.ኤ.አ. ነጻነቱን አውጀ። በውስጣዊ የፖለቲካ ውዝግቦች ምክኒያት ፌዴሬሽኑ ክሁለት ወር በኋላ ተከፈለ። ሴኔጋልም ነጻነቱን በድጋሚ አውጀ። ሊዎፖልድ ሴንግሆርም የመጀመሪያው ፕሬዘዳንት ሆኖ በኦገስት 1961 እ.ኤ.አ. ተመረጠ። ፕሬዝዳንት ሊዎፖልድ ሴንግሆር ሀገሩን መምራት ከጀመረ በኋላ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ማማዱ ዲያ ጋር ባለው አለመስማማት ምክኒያት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ መፈንቅለ-መንግሥት በዲሴምበር 1962 እ.ኤ.አ. ተካሄደ። ይህ መፈንቅለ-መንግሥት ያለ ደም ፍስሻ የከሸፈ ሲሆን ማማዱ ዲያም ታሰረ። ከዛም ሴኔጋል የፕሬዝዳነንቱን ሥልጣን የሚያጠነክር አዲስ ሕገ-መንግሥት አሳለፈች። በ1980 እ.ኤ.አ. ፕሬዝዳንት ሴንግሆር በራሱ ፍቃድ ከሥልጣኑ የወረደ ሲሆን በ1981 እ.ኤ.ኣ. በራሱ በሊዎፖልድ ሴንግሆር የተመረጠው አብዱ ዲዮፍ ፕሬዝዳንት ሆነ። በፌብሩዋሪ 1፣ 1982 እ.ኤ.አ.፣ ሴኔጋል ከጋምቢያ ጋር ተዋሕዳ የሴኔጋምቢያ ኮንፌዴሬሽንን መሠረተች። ከስምንት ዓመት በኋላ ግን በ1989 እ.ኤ.አ. ኮንፌዴሬሽኑ ፈረሰ። ከ1982 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በደቡባዊ ሴኔጋል በካሳማንክ አካባቢ የሚገኙ አማጺዎች ከሴኔጋል መንግሥት ጋር በየጊዜው ተጋጭተዋል። ሴኔጋል ዓለም-አቀፍ ሰላም-አስከባሪ ሃይሎችን በመላክ ትታተወቃለች። አብዱ ዲዮፍ ከ1981 እስከ 2000 እ.ኤ.አ. ድረስ ፕሬዝዳንት ነበረ። በሥልጣን ጊዜው አብዱ የፖለቲካ ተሳትፎን አበረታትቷል፣ መንግሥቱ በኤኮኖሚው ላይ ያለውን ቁጥጥር አሳንሷል፣ እና ሴኔጋል ክውጭ በተለይም ከታዳጊ ሀገሮች ጋር ያላትን የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን አጠናክሯል። አብዱ ለአራት የሥራ-ጊዜዎች ፕሬዝዳንት ሆኖ አገልግሏል። በ2000 እ.ኤ.አ. በዓለም-አቀፍ ታዛቢዎች ነጻና ዲሞክራሲያዊ በተባለ ምርጫ የአብዱ ዲዮፍ ተቀናቃኝ አብዱላይ ዋዲ አሸንፎ ፕሬዝዳንት ሆኗል። ምጣኔ ሀብት ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ አሣ፣ ጥጥ፣ ጨርቅ፣ ባምባራ ለውዝ ()፣ ካልሲየም ፎስፌት ናቸው። ሴኔጋል ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ናት። ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ፕሬዝዳንቷ በየአምስት ዓመት የሚመረጥ ሲሆን ከዛ በፊት ደግሞ በየሰባት ዓመት ነበር። ያሁኑ ፕሬዝዳንት አብዱላዬ ዋዴ ሲሆኑ በማርች 2007 እ.ኤ.አ. እንደገና ተመርጠዋል። ሴኔጋል ከ፹ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሏት። ፓርላማዋ ሁለት ምክር ቤቶች አሉት። አንዱ ፻፳ መቀመጫዎች ያሉት የብሔራዊ ስብሰባ (እንግሊዝኛ፦ ) ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ፻ መቀመጫዎች ያሉት ሴኔት ነው። ሴኔጋል ራሱን የቻለ ህግ ተርጓሚ አካል አላት። ዳኛዎቹ የሚሾሙት በፕሬዝዳንቱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ሴኔጋል የዴሞክራሲ ሂደት ስኬታማ ነው ከሚባሉት የቀድሞ ቅኝ ተገዢ ሀገራት መካከል የምትጠቀስ ናት። የአካባቢ አስተዳዳሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚሾሙት። ማራባውት የሚባሉ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችም በሴኔጋል ጠንካራ የፖለቲካ ተፅእኖ አላቸው፡ የአመራር ክፍሎች ሴኔጋል ወደ 14 ክልሎች ትከፈላለች። የክልሎችና የክልሎች ዋና ከተማዎች ስም ተመሳሳይ ነው። ትላልቅ ከተማዎች ከ፪ ሚሊዮን ነዋሪዎች ያሉበት የሴኔጋል ዋና ከተማ ዳካር የሀገሩ ትልቁ ከተማ ነው። ሁለተኛው ፭፻ ሺህ ሰዎች የሚኖሩበት ቱባ ከተማ ነው። ሴኔጋል ከ12.5 ሚልዮን በላይ የሚሆን ሕዝብ አላት። ከዚህ ውስጥም ወደ ፵፪ ከመቶ በገጠር ነው የሚኖረው። የአሜሪካ የስደተኖች ኮሚቴ ባቀረበው የ2008 እ.ኤ.አ. የዓለም ስደተኞች አጠቃላይ ቅኝት መሠረት ሴኔጋል በ2007 እ.ኤ.አ. ወደ 23,800 የሚገመቱ ስደተኞች ይኖሩባታል። ከዚህ አብዛኛዎቹ የመጡት ከሞሪታኒያ ነው። ስደተኞቹ በንድዮም፣ ዶዴል እና በሴኔጋል ወንዝ አቅራቢያ በሚገኙ ሠፈሮች ይኖራሉ። የአገር ይፋዊ ብሔራዊ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን ከብዙ ኗሪ ቋንቋዎች 11ዱ በተለይም ዎሎፍኛ አገራዊ ዕውቅና አላቸው። ሌሎቹ ባላንታኛ፣ ማንዲንክኛ፣ ፑላርኛ (ፉላኒኛ)፣ ሰረርኛ፣ ሶኒንክኛ፣ ኖንኛ፣ ማንካኛኛ፣ ማንጃክኛ፣ ጆላኛ እና ሀሣኒያ አረብኛ ናቸው። ፖርቱጊዝኛም በትምህርት ቤት ይማራል፣ የካቦ ቨርዴ እና የጊኔ-ቢሳው ኅብረተሠቦችም ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል ይናገራሉ። ከሴኔጋል ሕዝብ 94% የእስልምና አማኞች፣ 5% ክርስትና (ባብዛኛው ካቶሊክ)፣ 1% የኗሪ አርመኔነት ተከታዮች ናቸው። የመንግሥት ሃይማኖት የለውም። በሴኔጋል ልማዳዊ ባሕል ግሪዮት የተባሉ ሽማግሎች ታሪኮቻቸውን በአፍ ቃል ይደግማሉ። ሴኔጋል ለሙዚቃዊ ስልቶቹ ይታወቃል፤ በተለይ የሚወድደው ዘመናዊው ስልት ምባላክስ ተብሏል። በሴኔጋል አበሳሰል በተለይ አሣ፣ ዶሮ፣ በግ፣ አተር፣ ዕንቁላል፣ በሬ ይጠቀማሉ፤ እስላም አገር እንደ ሆነው መጠን ግን አሳማ አይበላም። ኩስኩስ፣ ሩዝ፣ ስኳር ድንች፣ ምስር፣ ጥቁር-ዐይን አተር ደግሞ በሴኔጋል አበሳሰል በሰፊ ይገኛሉ። በእስፖርት በኩል፣ ከሁሉ የሚወደደው ባህላዊው የሴኔጋል ትግል ግጥሚያ ሲሆን፣ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ ደግሞ እጅግ ይወደዳሉ። ምዕራብ አፍሪቃ
15333
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%89%B5%20%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%85%E1%89%B5
የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አ.አ.ድ.) (እንግሊዝኛ፡ ))፣ (ፈረንሳይኛ፡ ))ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ ተመሥርቶ የድርጅቱ መመሪያ ውል () በ፴፪ቱ መሥራች አገር መሪዎች ጸድቆ ተፈርሟል። የድርጅቱም ጠቅላይ መሥሪያ ቤቱ በአዲስ አበባ እንዲቆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባቀረቡት ግብዣ መሠረት እስካሁን ድረስ እዚያው አዲስ አበባ ላይ ይገኛል። ይህ ድርጅት በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተደምስሶ የአፍሪካ ኅብረት በሚባለው ድርጅት ተተክቷል። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምሥረታ ለብዙ ሺ ዓመታት ኢትዮጵያ ብቻዋን በአኅጉሩ ውስጥ ከአውሮፓውያኖች የቅኝ ግዛት ቀንበር ውጪ ቆይታ የሙሶሊኒ ፋሺስት ኢጣልያ በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ወርራት በነበረ ጊዜ አርበኞች ልጆቿ ውድ አገራቸውንና ነጻነታቸውን አሳልፈው ላለመስጠት አምስት ዓመታት ሙሉ ተዋጉ። ንጉሠ ነገሥታቸውም የእዚህን የግፍ ወረራ ለማጋፈጥ በዓለም መንግሥታት ማኅበር መድረክ ላይ ሲቀርቡ፣ ከአፍሪቃ አኅጉር ብቸኛዋ አባል ኢትዮጵያ ማንም አጋዥ አገር አልነበራትም። ለአኅጉሩ ነጻነት በቅኝ ግዛት ሥርም የነበሩት ሕዝቦች፤ በነጻነትም ላይ የነበሩት አገራት የአውሮፓውያንን መዥገራዊ ልጥፍነት ለማላቀቅ ብዙ ከታገሉ በኋላ በሰሐራዊ አፍሪቃ የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጋና ነጻ ሆነች። ከዚያ አስከትሎ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እስከተመሠረተ ድረስ በ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ጊኒ ነጻ ስትሆን በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አሥራ አምስት አገራት፤ በ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ሦሥት አገራት፤ በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ደግሞ አራት አገራት ነጻነታቸውን ተቀዳጁ። የአኅጉሩ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ለበለጠ ተሰሚነት የትብብርን ግንባር ማሳየት እንደነበረባቸው በመገንዘብና ገና ነጻ ላልወጡትም ወንድም አገሮች ሉዐላዊነት መታገል ስለነበረባቸው ዓላማቸውን ግብ ለማድረስ በሁለት ቡድን ተከፍለው ፣ ባንድ በኩል እራሱን “የዘመናዊ ተራማጅ” ብሎ የሚጠራው፣ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ካዛብላንካ ቡድን” በ ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ተመሠረተ። ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋና፣ አልጄሪያ፣ ጊኒ፣ ሞሮኮ፣ ግብጽ፣ ማሊ እና ሊቢያ ነበሩ። ሁለተኛው ቡድን የ”ሞንሮቪያ ቡድን” ሲሆን የተመራው በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር ነበር። አባላቱ ሴኔጋል፣ ናይጄሪያ፣ ላይቤሪያ እና ኢትዮጵያ ሲሆኑ የነሱ የኅብረት አስተያየት ደግሞ የዱኛ ኅብረት ሳይሆን ፍላጎታቸው ረጋ ባለ ሁኔታ የዱኛኪን ኅብረት አንድነትን ያስከትላል የሚል ነበር። መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ከተማ ይፍሩ ታላቅ ጥረትና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ድጋፍ ሁለቱም ወገኖች አዲስ አበባ ላይ እንዲገናኙ በተደረገው ጥሪ መሠረት ተሰባስበው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን የስምምነት ውል ፴፪ ነጻ ሀገሮች ሲፈርሙ ድርጅቱ ተመሠረተ። ፴፪ቱ መሥራች መሪዎች የካዛብላንካ ቡድን የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ነጻነቷን በዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ መሪነት ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ጋና በዚህ በመጀመሪያው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የምሥረታ ስብሰባም የተወከለችው በኒህ ታላቅ መሪ ነበር። ዶክቶር ንክሩማ የ”ካዛብላንካ ቡድን” መሪ ሲሆኑ በሽከታ ኅብረት () የሚባለው ፍልስፍና ምንጭ እንደነበሩ ይገመታል። ሞሮኮእስከ መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ድረስ በፈረንሳይ ሥር ነበረች። ከነጻነት ወዲህ መሪዋ ግርማዊ ዳግማዊ ሀሰን የሞሮኮ ንጉሥ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ካዛብላንካ ቡድን” በ ፲፱፻፶፬ ዓ/ም በካዛብላንካ ከተማቸው እንዲመሠረትና በዓላማው እንዲገፋበት ጥረዋል። ወደፊትም በ ሞሮኮ ሥር በምትገኘው ሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ነጻነት ምክንያት ከድርጅቱ ጋር በተፈጠረው አለመግባባት አግራቸውን ከአባልነት አስወግደዋል። የአልጄሪያ የነጻነት ትግል ፲፱፻፵፮ ዓ/ም በጦርነት ሲጀመር የነጻነት አውጪ ግንባር ዓባል የነበሩት አህመድ ቤንቤላ አገሪቱ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ስትቀዳጅ በመሪነት የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ። ጋማል አብደል ናስር ከመጀመሪያው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙሐመድ ናጊብ ጋር በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ንጉሡን ቀዳማዊ ፋሩክን ገለበጡ። ናሰር የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ሲጨብጡ የአገሪቱ ሁለተኛው ፕሬዚደንት በመሆን እስከ ዕለተ ሞታቸው፣ መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ድረስ አገልግለዋል። ባማኮ ከተማ ላይ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፯ ዓ/ም የተወለዱት ሞዲቦ ኬይታ አገራቸው ማሊ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨብጠው እስከ ፲፱፻፷ ዓ/ም አገልግለዋል። ሊቢያ ሉዓላዊ እና ነጻ፣ በሕገ መንግሥት የሚተዳደር የዘውድ ሥርዐተ መንግሥት ታኅሣሥ ፲፬ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ላይ ስታውጅ በንጉሥ ኢድሪስ መሪነት ነበር። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትም ሲመሠረት አዲስ አበባ ላይ በመሳተፍ ውሉን የፈረሙት እኒሁ ንጉሥ ኢድሪስ ነበሩ። በኋላ በነሐሴ ፳፮ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሀያ ሰባት ዓመቱ ወጣት መኮንን፣ ሙአማር ጋዳፊ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ንጉሡን ቱርክ አገር በህክምና ላይ እንዳሉ ከሥልጣን አወረዳቸው። ንጉሥ ኢድሪስ በግንቦት ፲፱፻፸፭ ዓ/ም ካይሮ ላይ አረፉ። ጊኒ ነጻነቷን ከፈረንሳይ መስከረም ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ተቀዳጀች። የአገሪቷ የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሴኩ ቱሬ ሲሆኑ በ ፲፱፻፸፮ ዓ/ም እስከሞቱ ድረስ በዚሁ ሥልጣን ቆይተዋል። የሞንሮቪያ ቡድን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት : የስብሰባው አስተናጋጅና የተከፋፈሉትን ሁለት ቡድኖች በማስተባበር አንድ ድርጅት እንዲመሠረት ያደረጉ መሪ ሲሆኑ፤ የማኅበሩም የውል ረቂቅ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው በአቶ ከተማ ይፍሩ ትጋትና ድካም ተዘጋጅቶ እንዲፈረም አድርገዋል። በአብዝኛው ዓለም አቀፍ አስተያየት “የአፍሪካ አባት” የሚል ስምም አትርፎላቸዋል። ክቡር ፕሬዚደንት ዶክቶር ዊሊያም ተብማን፦ የላይቤሪያ ፕሬዚደንት እና ሁለተናውን በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር የሚመራውን “የሞንሮቪያ ቡድን” መሥራች ሲሆኑ አገራቸው ደግሞ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፰፻፴፱ ዓ/ም በአሜሪካ ነጻ በወጡ የቀድሞ ግሎሌዎች (የግድ ሎሌ) ወይም ‘ባርያዎች’ ከተመሠረተች በኋላ በአፍሪቃ አኅጉር በነጻነት ዕድሜ ከኢትዮጵያ ተከትላ ሁለተኛዋ አገር ናት። ሴኔጋል እስከ መጋቢት ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ነበረች። በዚያን ዕለት ነጽ ስትወጣ፣ በሥነ ጽሁፍ እና ቅኔ ባለሙያነታቸው የሚታወቁት መሪ እና “የሞንሮቪያ ቡድን” የሚባለውን ሁለተኛውን ቡድን የመሩት ሊዮፖልድ ሴጋር ሴንግሆር ነበሩ። የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ናይጄሪያ መስከረም ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ነጻነቷን ስትቀዳጅ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ጠቅላይ ሚንስትር የነበሩት አል ሃጅ አቡባካ ታፌዋ ባሌዋ ነበሩ። ባሌዋ በአስተማሪነት የሠለጠኑ ሲሆን በሥልጣን ጊዜያቸው ደግሞ ስለአፍሪቃ ራሷን በራሷ የማስተዳደር መብት ብዙ የታገሉ ከመሆናቸውም ባሻገር ለአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ምሥረታ ብዙ ጥረት አድርገዋል። በፈረንሳይኛ እና እንግሊዝኛተናጋሪ አገሮች መሃል ስምምነትና ወዳጅነት እንዲፈጠርም አመቻችተዋል። መጨረሻ ላይ በአገራቸው በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ጥር ፯ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ተገደሉ። እሬሳቸውም በተገደሉ በስድስተኛው ቀን በሌጎስ ከተማ መንገድ ዳር ላይ ተጥሎ ተገኘ። ቡድን ያልለዩ ዓባላት የቀድሞዋ ዳሆሜ (አሁን ቤኒን) ነጻነቷን ሐምሌ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፪ ከፈረንሳይ ስትቀዳጅ ሁበርት ማጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን ይዘው ወዲያው በታኅሣሥ ወር ላይ በተካሄደ ምርጫ ጸደቀላቸው። የቱኒዚያን ሪፑብሊክ መጋቢት ፲፩ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በነጻነት የመሠረቱትና ከ ሐምሌ ፲፱ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጀምሮ ለሠላሳ ዓመታት እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲፱፻፹ ዓ/ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ያገለገሉት ሀቢብ ቡርጊባ ነበሩ። ከነጻነት [[ታኅሣሥ ፳፪] ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ጀምሮ ለሀያ ሁለት ዓመታት እስከ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም አገራቸውን ካሜሩንን በፕሬዚደንትነት የመሩት አማዱ ባባቱራ አሂጆ ነበሩ። አስተማሪና የሠራተኞች ማኅበር ቀስቃሽ የነበሩት ፍራንስዋ ቶምቦልባይ መጀመሪያ በቅኝ ግዛት ሥር የአስተዳደሩ ርዕስ በመሆን ቻድ ነሐሴ ፭ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ቶምቦልባይ በተወለዱ በ፶፯ ዓመታቸው ሚያዝያ ፭ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም አረፉ። የምዕራብ አፍሪቃዋ ቶጎ ከፈረንሳይ የቅኝ ግዛትነት ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻ ስትወጣ ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከዚያም በፕሬዚደንትነት አገልግለዋል። ጥር ፭ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም በተነሳ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በጥይት ተገደሉ። የሶማልያ ሪፑብሊክ በብሪታንያ ስር በሙሀመድ ሃጂ ኢብራሂም ኤጋል ይተዳደር የነበረውን ክፍልና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስም በኢጣልያ ስር በአደን አብዱላ ኦስማን ዳር መሪነት ይተዳደር የነበረውን ክፍል በማዋሃድ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተመሠረተ። በቀድሞው የኢጣልያ የቅኝ ግዛት በመንግሥት ሠራተኛነት ሲያገለግሉ የነበሩት ክቡር ዶክቶር አብዲራሺድ አሊ ሸርማርክ የአገሪቱ የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። አይቮሪ ኮስት (ኮት ዲቯር) ሕዝባቸው ባቆላማጭ መንፈስ “አባባ ሁፍዌ” ይላቸው የነበሩት አንጋፋው ፌሊክስ ሁፍዌ ቧኝ በ፲፰፻፺፯ ዓ/ም ተወለዱ። በፈረንሳይ የሕግ ምክር ቤት አባልነት ከመረጣቸው በፊት በልዩ ልዩ ግዜያት የመንደር ዓለቃ፣ የህክምና ዶክቶር፣ የእርሻ አስተዳዳሪ እና የሠራተኞች ማኅበር ዓለቃ በመሆን አገልግለዋል። በፈረንሳይ መንግሥትም በልዩ ልዩ ክፍሎች በሚኒስትርነት አገልግለዋል። አገራቸው ከፈረንሳይ ግዛትነት ነሐሴ ፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻ ከወጣች በኋላ በፖሊቲካ ዘመናቸው የአፍሪቃ አኅጉርን የቅኝ ግዛትነት ቀንበር ለማስለቀቅ ብዙ የደከሙ ሲሆን አገራቸውንም በፕሬዚደንትንት በመሩባቸው ዘመናት ራዕያዊ ዕቅዶችን በመተመንና የአገሪቱን ዋና ምርቶች የሆኑትን ኮኮ እና ቡና በማዳበር በምዕራብ አፍሪቃ የላቀ እድገትን አስገኝተዋል። ከምዕራባውያን ጋር የነበራቸው መልካም ግንኙነት እና ለኮሙኒስት ዓላማ የነበራቸው ጥላቻ በሌሎች የጎረቤት አገር መሪዎች ላይ የተነሱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራዎችን ይደግፉ ነበር እየተባሉ ይታማሉ። ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም “ካማው ዋ ንጌንጊ” ሲሆን በክርስትና ሲጠመቁ “ዮሐንስ ጴጥሮስ” ተብለው ነበር። በኋላ መጠሪያ ስማቸውን ጆሞ ኬንያታ ብለው ሰየሙ። ኬንያታ አገራቸው ኬንያ ለነጻነት በምትታገልበት ጊዜ ከ፲፱፻፵፭ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ድረስ የተካሄደውን “ማው ማው” የተባለውን የአርበኝነት ግንባር መርተዋል። በዚህም ምክንይት በብሪታንያ አስተዳደር ታስረው ነበር። “ምዚ” (አዛውንቱ) ጆሞ ኬንያታ በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ሎንዶን በነበሩ ጊዜ ከጋናው ክዋሜ ንክሩማ ጋር “የአፍሪቃ አኅጉር የሽከታ ኅብረት” () የተባለውን ፍልስፍና መሥርተው ያራምዱ ነበር። ከዘመናት በኋላ አገራቸው ኬንያታኅሣሥ ፪ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በአፍሪቃ ሠላሣ ሁለተኛዋ ነጻ አገር ሆና ሉዓላዊ ስትሆን፣ ኬንያታ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከአንድ ዓመት በኋላ ደግሞ በፕሬዚደንትነት እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ አገልግለዋል። ኮንጎ ብራዛቪል አሁን ኮንጎ ሪፑብሊክ የምትባለው ኮንጎ ብራዛቪል ነሐሴ ፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተላቃ ነጻ ሉዐላዊ አገር ሆነች። በነጻነት ጊዜ አገሪቷን በመሪነት ሥልጣን ይመሩ የነበሩት ቀድሞ የካቶሊክ እምነት ቄስ የነበሩት አቤ ፉልበርት ያውሉ ነበሩ። ያውሉ በ፲፱፻፶፭ ዓ/ም መሪውን ፓርቲያቸውን ብቻ ሕጋዊ ፓርቲ ለማድረግ ሲነሳሱ ሕዝባቸው ይሄንን በመቃወም በነሐሴ ወር ላይ ባካሄደው የሦስት ቀን የተቃውሞ ሁከት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ ተገደዱ። የቀድሞዋ የፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ጋቦን ነጻነቷን ነሐሴ ፲፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አገኘች። በሽግግሩ ጊዜ በጠቅላይ ሚንስትርነት ከነጻነት በኋላ ደግሞ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት በመሆን ያገለገሉት ገብርኤል እምባ ነበሩ። የጋቦን ሽከታ ተዋናይነትን በ ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የጀመሩት ፕሬዚደንት እምባ በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በዱኛ ባላጋራቸው ጃን ሂሌይር ኦባም ቀስቃችነት የተነሳውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በፈረንሳይ እርዳታ ካከሸፉ በኋላ በ፲፱፻፶፱ ዓ/ም በፕሬዚደንትነት ተመርጠው ነበር። ዳሩ ግን በነበረባቸው የነቀርሳ በሽታ ምክንያት በኅዳር ወር በሞት ተለዩ። ፊሊበርት ጺራናና በ፲፱፻፬ ዓ/ም የተወለዱ የማዳጋስካር ሽከተኛ ነበሩ። አገራቸውን በመሪነት ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ለነጻነት ካበቁ በኋላ በፕሬዚደንትነት እስከ ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ መርተዋል። በመሪነታቸው የ”ማዳጋስካር ሕብረተ-ሰብዓዊ ሽከታ” በሚሉት የአስተዳደራቸው መመሪያ ብዙ ስህተቶችን እንደሠሩ ይዘገባል። ሆኖም በአገራቸው ስማቸው የተከበረ፣ እስካሁንም “የነጻነት አባት” የሚል ቅጽል ስም አስጥቷቸዋል። ፕሬዚደንት ፊሊበርት ጺራናና በሚያዝያ ፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አረፉ። ሞሪታንያ ነጻነቷን ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በ፲፱፻፸ ዓ/ም በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት እስከተገለበጡ ድረስ ሞክታር ኡልድ ዳዳ አገራቸውን በፕሬዚደንትነት አገልግለዋል። ፕሬዚደንት ኡልድ ዳዳ የአንድ ፓርቲ ሽከታን ብቻ ሕጋዊ አድርገው ተቃራኒ በሌለባቸው ሦሥት ምርጫዎች አሸንፌያለሁ ብለዋል። በ፲፱፻፷፫ ዓ/ም የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ. አ. ድ.) ፕሬዚደንት ሆነው ነበር። ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ/ም አረፉ። የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ የመጀመሪያውና ሦሥተኛው ፕሬዚደንት፣ በ፲፱፻፳፪ ዓ/ም የተወለዱት ዴቪድ ዳኮ ናቸው። ከፕሬዚደንትነቱ ሥልጣን ሁለቴም የወረዱት በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሲሆን፤ በአገራቸው ሽከታ ለግማሽ ምዕት ዓመት ተሳትፈዋል። የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነጻነቷን ነሐሴ ፯ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ፣ ጊዜያዊ ፕሬዚደንት ከሆኑ በኋላ በፈረንሳይ መንግሥት ድጋፍ እስከ ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ሲመሩ ቆይተው ጄኔራል ጃን ቢዴል ቦካሳ (በኋላ ንጉሠ ነገሥት) ስኬታም ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ዳኮን ከሥልጣን አወረዷቸው። ከአሥራ አምስት ዓመት አምባ ገነናዊ ግዛት በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቦካሳ በፈረንሳይ ምርጥ ወታደሮች ኃይል ከሥልጣን ሲወርዱ ዴቪድ ዳኮ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ። ሁለተኛው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በመስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ/ም ተካሂዶ ዳኮን ለሁለተኛና መጨረሻ ጊዜ ከሥልጣን አወረዳቸው። አፐር ቮልታ ሐምሌ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻነቷን ከፈረንሳይ የተቀዳጀችው አፐር ቮልታ (አሁን ቡርኪና ፋሶ) የመጀመሪያ ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን የሰጠችው ለሞሪስ ያሜዎጎ ነበር። ያሜዎጎ የአይቮሪ ኮስትን ፕሬዚደንት ፌሊሽ ሁፌ ቧኝ የቅርብ ወዳጅ እና በዕድሜያቸው እንደታላቅ ወንድም የሚያይዋቸው፣ መካሪያቸው እንደነበሩ ይነገራል። ያሜዎጎ መጀመሪያ በአይቮሪ ኮስት እና በአፐር ቮልታ መሃል የተዋህዶ መንግሥት ለመመሥረት ጥረው ስከታማ ሳይሆን ቀረ። በኋላ ደግሞ ይሄንን ዓላማ ለማራመድ በሴኔጋል፣ ማሊ፣ ዳሆሚ እና አፐር ቮልታ መሃል በአንድ መንግሥት የሚመራ የኅብረት ውህደትን ለማግኘት ይለፉ ነበር። ዳሩ ግን በፕሬዚደንት ቧኝ እና በፈረንሳይ መንግሥት ተቃዋሚነት ይህን አሳብ ለመተው ተገደዋል። ያሜዎጎ ከሥልጣን እስከወረዱበት ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ድረስ ከቧኝ ጋር የሁለቱን አገር ሕዝቦች በመንታ ዜግነት ማስተዳደር የሚያስችል አሳብ ያራምዱ ነበር። እሳቸው ከሥልጣን ሲወገዱ ይሄም አሳብ አብሮ ወደቅ። ሲዬራ ሊዮን የሲዬራ ሊዮን የመጀመሪያዋ ጠቅላይ ሚኒስትር “ሰር” () ሚልተን ማርጋይ አገራቸው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት በነበረች ጊዜ የህክምና ዶክቶር በመሆን ከመመረቃቸውም ባሻገር በግዛቱ ላይ በተገዢው ሕዝብ ቁጥጥር ሥር የሆነውን የመጀመሪያ ጋዜጣ ያቋቋሙ ናቸው። አገሪቷ ነጻነቷን ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተቀዳጀች። እስከዚያም ጊዜ በቅኝ አስተዳደር ውስጥ በዋና ሚኒስትርነት ሲያገለግሉ የነበሩት እና አገራቸውንም ወደነጻነት የመሩት ማርጋይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። በዚህ ሥልጣን ላይ እንዳሉ በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በሞት ሲለዩ የተቅላይ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ወንድማቸው ወረሱ። “የምንገነባት አፍሪቃ ሌላው ዓለም አይቷት “ስለሕብረተ ሰብ ያላቸውን ህልም ግብ ያደረሱ ነጻ ሕዝቦችን ማየት ከፈለጋችሁ አፍሪቃ ሂዱ!” የሚሉላት መሆን አለባት። ለመላው የሰው ልጅ ሁሉ የተስፋ አኅጉር ማለት ይቺ ናት።” መምህር ጁሊዬስ ኒዬሬሬ (፲፱፻፶፪ ዓ/ም) ጁሊዬስ ካምባራጌ ኒዬሬሬ የብሪታንያን ጭቆና፣ የአገር ውስጥ መከፋፈልን እና የጊዜውን የ”ቀዝቃዛ ጦርነት” ሽከታ ተቋቁመው ኅዳር ፴ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም አገራቸውን ታንጋኒካን በሰላም ወደነጻነት የመሩ ሲሆኑ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ነበሩ። ከዚህም ሌላ፣ አብላጫነት በሌላቸው ነጮች የሚተዳደሩትን የደቡባዊ አፍሪቃ አገሮችን የነጻነት ትግል በመደገፍ ግንባር ቀደም ነበሩ። ኒዬሬሬ በ፲፱፻፲፬ ዓ/ም ተወለዱ። በትምህርት ስጦታ የነበራቸው ምሁር ሲሆኑ በከፍተኛ ትምህርት ከተመረቁ በኋላ በመምህርነት አገልግለዋል። የስዋሂሊ ቋንቋ ለአንድነት ጠቃሚ መሆኑን ለማሳየት የሼክስፒርን “ጁሊዬስ ቄሳር” ወደዚህ የአፍሪቃ ቋንቋ ተርጉመው አሳትመዋል። ኒዬሬሬ፣ ያልተሳካላቸው ትልቅ ህልም የምሥራቅ አፍሪቃን አገሮች በኅብረት መንግሥት ማዋሃድ ቢሆንም ታንጋኒካን እና የዛንዚባርን ደሴት በማዋሃድ አዲሷን ታንዛኒያን በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ስኬታማ አድርገዋል። በኚህ ታላቅ መሪ የሥልጣን ዘመናት ጠቅላላው ሕዝባቸውን ከሞላ ጎደል የማንበበ እና መጻፍ ችሎታ ሰጥተውታል። ፕሬዚደንት ኒዬሬሬ በጊዜውም ሆነ እስካሁን በአፍሪቃ ሽከታ ተሰምቶም ተደርጎም የማይታወቅ በፈቃዳቸው በ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ሥልጣናቸውን ሲለቁ አገራቸው በዴሞክራሲ የዳበረች ሰላምና አንድነትን ያቀፈች አገር ነበረች። መምህር ጁሊዬስ ኒዬሬሬ ባደርባቸው የደም ነቀርሳ () በሽታ በተወለዱ በ፸፰ ዓመታቸው ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ/ም ሎንዶን ላይ አረፉ። በ፳፻፩ ዓ/ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ስብሰባ “ዓለም አቀፍ የፍትሐዊ ሕብረተ ሰብ ጀግና” ብሎ ሰይሟቸዋል። የቡሩንዲ የቀድሞ ቅኝ ገዥ የነበረችው አለማኛ በአንደኛው የዓለም ጦርነት ስትሸነፍ በዚያን ጊዜ የጀርመን ምሥራቅ አፍሪቃ (አሁን ቡሩንዲ እና ርዋንዳ) የሚባለውን ግዛት ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓ/ም ለቤልጅግ መንግሥት አስረከበች። ቤልጅግ ይችን ግዛት በነጻነት ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ስታስረክብ በመሪነት የተረከቡት ንጉሥ ግርማዊ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ነበሩ። ንጉሡ ለአራት ዓመታት አገራቸውን ካስተዳደሩ በኋላ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ልጃቸውን እንደራሴ አድርገው ሾመው ኑሯቸውን ስዊስ አገር አደረጉ። ከሦሥት ወራት በኋላ ግን ሐምሌ ፩ ቀን በጄኔራል ሚኮምቤሮ መሪነት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ተካሂዶ ንጉሥ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ተገለበጡ። ንጉሡ እዚያው መኖሪያቸው አገር ዠኔቭ ከተማ ላይ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም አረፉ። ታኅሣሥ ፲፱ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ/ም የተወለዱት የኡጋንዳ የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያ ፕሬዚደንት አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ ለዚህ ሥልጣን የበቁት ከነጻነት በፊት በብሪታንያ የቅኝ አስተዳደር በተካሄደ ምርጫ ከቡጋንዳ የዘውድ ቡድን ጋር የሽከታ ኅብረት በመፍጠር ነበር። ይሄ የሽከታ ኅብረት በኡጋንዳ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብዙኃን ነትን ሲያገኝ ኦቦቴ ሚያዝያ ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ።ወዲያው አገሪቷ መስከረም ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ነጻነቷን ተቀዳጀች። በ፲፱፻፶፰ ዓ/ም በጠቅላይ ሚንስትር ኦቦቴ እና በቡጋንዳው ንጉሥ ሙቲሳ መሃል የተከሰተውን የሥልጣን ፉክክር ምክንያት በማድረግ ኦቦቴ ሕገ መንግሥቱን ለውጠው በዓመቱ እራሳቸውን ፕሬዚደንት አደረጉ። ሆኖም ጥር ፲፯ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ፕሬዚደንት ኦቦቴ ሲንጋፖር ላይ ይካሄድ በነበረው የ”ኮመን ዌልዝ” ርዕሰ መንግሥታት ስብሰባ ላይ ሲሳተፉ በጄኔራል ኢዲ አሚን የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን አስወገዳቸው። የታንዛንያ ሠራዊት ኢዲ አሚንን ሚያዝያ ፭ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ/ም ከሥልጣን ካወረደ በኋላ ኦቦቴ አገራቸው ተመልሰው ታኅሣሥ ፰ ቀን ፲፱፻፸፫ በሰፊው የትጭበረበረ ምርጫ ለሁለተኛ ጊዜ ፕሬዚደንት ሆኑ። ይሄ ምርጫ እና የኦቦቴ አምባ ገነንነት ያስከተለው የጦርነት ትግል ለሁለተኛው የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት ሆኖ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ ሥልጣናቸውን ለቀው ተሰደዱ። ሚልተን ኦቦቴ ባደረባቸው የኩላሊት በሽታ በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ በተወለዱ በ ፹ ዓመታቸው መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም አረፉ። ሱዳን ነጻነቷን ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ታኅሣሥ ፳፪ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ነው። ማርሻል ፋሪቅ ኢብራሂም አቡድ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፺፫ ዓ/ም በቀይ ባሕር አጠገብ ሞሐመድ ጋል በተባለች ሥፍራ ተወለዱ። ካርቱም በሚገኘው የ’ጎርዶን መታሰቢያ ኮሌጅ” እና በብሪታንያ በምሕንድስና የተመረቁት አቡድ፣ በውትድርና ምክትል መቶ ዓለቃ ሆነው በግብጽ ሠራዊት ውስጥ አገልግለዋል። ወደ ሽከታ ዓለም ከመዛወራቸው በፊት በጦር መሐንዲስነት እና በተለያዩ ወታደራዊ ሥልጣኖች ተመድበው ይሠሩ ነበር። የሱዳንንም ጠቅላላ ሠራዊት አዛዥ በመሆን የመጀመሪያው ሱዳናዊ ነበሩ። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ኢጣልያን ከአፍሪቃ ለማስወገድ በተካሄዱት ጦርነቶች ላይ በሊቢያ እና በኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ ተሰልፈው በታላቅ ጀብድ እንደተዋጉ ተመዝግቦላቸዋል። በ፲፱፻፶ ዓ/ም የሱዳንን ርዕሰ ብሔር ሥልጣን የጨበጡት አቡድ፣ የደቡብ ሱዳንን የመገንጠል ዓላማ ወኮሎቹን በማሰር፣ በመግደል ወይም በማሰደድ እና በመላ አገሪቱም ላይ የእስላምን የሻሪያ ሕግ በመጠቀም፣ አገሪቱን ወደ አረባዊው ዓለም በመምራትና የውጭ የክርስትና ኃይማኖት ሰባኪዎችን በማባረር እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት በመዝጋት የሕዝባቸውን ሰብዓዊ መብት የጨቆኑ መሪ ነበሩ። አቡድ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀው ለብዙ ዓመታት በስደተኝነት ብሪታንያ ኖረዋል። በመጨረሻ ዘመናቸው ወደአገራቸው ተመልሰው ጳጉሜ ፫ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም፣ በተወለዱ በ፹፪ ዓመታቸው ካርቱም ላይ አረፉ። የኒጄር የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እና ፕሬዚደንት ሀማኒ ዲዮሪ ሱዱሬ በሚባል የምዕራብ ኒዤር ክፍል በ1908 ዓ/ም ተወለዱ። በትምህርት ከተመረቁ በኋላ በ[ናያሚ]]፣ ማራዲ እና ፓሪስ ውስጥ በአስተማሪነትም በትምህርት ቤት አስተዳዳሪነትም አገልግለዋል። ከዚህም ሌላ የኒዤር ተራማጅ ቡድን ከመሠረቱት አንዱ ናቸው። በ፲፱፻፶ ዓ/ም ቅኝ ገዢዋ ፈረንሳይ ኒዤር እራሷን እንድታስተዳድር ተፈቀደ። ዲዮሪ ፕሬዚደንት ሆነው ነጻነት [ሐምሌ ፳፯]] ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ሲታወጅ የአዲሷ ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት ሆኑ። ሀማኒ ዲዮሪ እና መንግሥታቸው በአኅጉሩ በአስታራቂነት ቢመሰገኑም እንኳ በአገር ውስጥ ግን በሙሰኝነት ይወነጀላሉ። በመጨረሻው በሌፍተናንት ኮሎኔል ሴይኒ ኩንቼ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሚያዝያ ፯ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ዲዮሪን ከሥልጣን አውርዶ ለስደስት ዓመታት በእስር ተቆጣጠራቸው። ሲፈቱም በቁም እስር እስከ ፲፱፻፸፱ ዓ/ም ቆይተው ኑሯቸውን በስደት ሞሮኮ ላይ መሥርተው ሲኖሩ ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ/ም በተወለዱ በ ፸፪ ዓመታቸው እዚያው ሞሮኮ ውስጥ አረፉ። ኮንጎ ሊዮፖልድቪል የኮንጎ ደሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መጀመሪያ ፕሬዚደንት ዮሰፍ ካዛቩቡ ነበሩ። በወጣትነት ዘመናቸው በአስተማሪነት እና በሒሳብ ተቆጣጣሪነት ሠርተዋል። በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የሙግት ማኅበር አባል ሲሆኑ የሽከታ ሕይወታቸው ተጀምሮ ቀስ በቀስ ዝናቸው እየታወቀ እስከ ነጻነት ዘመን ቆዩ። በሽከታ ዓለም ካዛቩቡን ስኬታማ ያደረጓቸው በተፈጥሮ ጠባያቸው አሰላሳይነታቸውና በጥፋት ጊዜ ሌሎችን የማጋፈጥ ችሎታቸው ናቸው። በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም መግቢያ ወራት በቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (አሁን ኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ) በተከሰተው የሕዝብ ሽብር እና ሁከት መነሻነት፣ የቅኝ ገዥዎቿ የቤልጂግ ባለ ሥልጣናት አገሪቱን በስድስት ወራት እንደሚለቁና ነጻነቷን እንደሚሰጧት ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አስታወቁ። በዚህ መሠረት አገሪቷ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስሟን ወደኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ለውጣ ነጻ ወጣች። ወዲያው የሕዝብ ምርጫ ተካሂዶ በጠቅላይ ሚንስትርነት ብሔራዊው ፓትሪስ ሉሙምባን ሲመረጡ በፕሬዚደንትነት ደግሞ የምዕራባውያን ደጋፊ የነበሩት ዮሴፍ ካዛቩቡ ተመረጡ። ይሄ በሆነ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሕዝብ ሽብር ሲነሳ በተፈጥሮ ሀብት ባለጸጋ የሆነችው የካታንጋ ግዛት በሞይስ ቾምቤ መሪነት ከሪፑብሊኩ ተገነጠለች። የአገሪቱን ጸጥታ ለማስከበርና በሁለቱ ወገኖች (ሉሙምባ እና ካዛቩቡ) የተከሰተውን ጦርነት ለማብረድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሀያ ሺ ወታደሮች ላከ። በታኅሣሥ ወር አሜሪካ ካዛቩቡን በመደገፍ የላኩት መሣሪያና የ “ሲ አይ ኤ” () ሰላዮች ከካዛቩቡ ጋር በመረዳዳት ሉሙምባን ገድለው የካዛቩቡን ሥልጣን አጠናከሩ። ካዛቩቡ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም፣ እስከዚያ ድረስ ታማኝ በነበረው መኮንን፣ ኮሎነል ሞቡቱ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ተወገዱ። በፕሬዚደንትነት ዘመናቸው ለአገራቸውና ሕዝባቸው እድገትና ለውጥ እምብዛም አመጡ የሚባልላቸው ነገር ባይኖርም በዚያ በነጻነት ማግስት በተከሰተው ጭፍጨፋ እና ሁከት ጊዜ በአሰላሳይነታቸው እራሳቸውን የአንድነት አርማ አስደርገው ማሳያታቸው ይጠቀሳል። ዮሴፍ ካዛቩቡ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ/ም አረፉ። ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ ግንቦት ፯ ቀን ፲፰፻፺ ዓ/ም ተወለዱ። ባንዳ አገራቸውን ማላዊን ለሰላሳ ዓመታት ያስተዳደሩ ሲሆን በትምህርታቸው ጤና ጥበቃ አጥንተው በእንግሊዝ አገር ውስጥ በሕክምና ዶክቶርነት በሊቨርፑል፣ ኒውካስትል እና ሃርልስደን ሲያገለግሉ በታካሚዎቻቸው ዘንድ በጣም ተወዳጅ እንደነበሩ ይዘገባል። ባንዳ ለ፵፫ ዓመታት በስደት ከኖሩ በኋላ ያኔ በቅኝ ግዛትነት ሥር ወደነበረችው አገራቸው ኒያሳላንድ (አሁን ማላዊ) ሲመለሱ የአገራቸውን ቋንቋ ረስተው፣ ሁኔታቸው ሁሉ ከአውሮፓውያን የበለጡ አውሮፓዊ ነበሩ። ይሄም ሁኔታ ለሽከታ ዓላማቸው እንቅፋት ሳይሆንባቸው አልቀረም። አማካሪም ሲያስፈልጋቸው የበለጠውን ዕምነት የጫኑባቸው የለመዷቸው የብሪታንያ ዜጎችን ነበር። ሆኖም በምሁርነታቸው እና የእንግሊዞች ተደጋፊ በመሆናቸው መጀመሪያ የኒያሳላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሾሙ። ኒያሳላንድ በአዲስ ስሟ ማላዊ ተብላ ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ በትልቅ ድምጽ ብዛት ለፕሬዚደንትነት ሲመረጡ የአምባ ገነንነት ባህሪያቸው ይፋ እየሆነ መጣ። በሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች “እንግዋዚ” () ወይም “ድል አድራጊ” እየተባሉ እንዲጠሩ አዘዙ። ከጥቂት ዓመታትም በኋላ “የዘላለም ፕሬዚደንት” ነኝ አሉ። ለ፴ ዓመታት በፈላጭ ቆራጭነት ማላዊን ከገዙ በኋላ በምዕራባውያን ለጋሽ አገሮች ተጽዕኖ ማላዊ የአንድ ፓርቲ አገር ወይስ የብዙኀን ፓርቲዎች ትሁን የሚል “ውሳኔ ሕዝብ” አካሂደው በተገኘው ውጤት መሠረት በግንቦት ወር ፲፱፻፹፮ ዓ/ም የፕሬዚደንት ምርጫ ተደርጎ ባንዳ በመሸነፋቸው ሥልጣን ለቀቁ። ካሙዙ ሄስቲንግስ ባንዳ በተወለዱ በ፻ ዓመታቸው በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ/ም አረፉ። የ አ. አ. ድ. ዓላማዎች የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ. አ. ድ.) ሲመሠረት ሁለት ዐቢይ ዓላማዎችን ተመርኩዞ ነበር። እነኚህም፦ ለአኅጉሩ የሽከታና የዱኛኪን እርምጃዎች ወሳኝ ጉዳይ የነበረው ጉዳይ ድርጅቱ የአኅጉሩን አንድነትና ትብብር ለማራመድና የጋራ ልሣን እንዲሆን። ሁለተኛው ዓላማ ደግሞ በዚያን ጊዜ ከቅኝነት ቀንበር ያልወጡ ብዙ የአፍሪቃ አገሮች ስለነበሩ የእነሱን ነጻነት ዐቢይ ዓላማ አድርጎ መታገል ሲሆን፤ ማኅበረተኞቹ እንደቀድሞው በውጭ ኃያላን ቁጥጥር ሥር እንዳይሆኑ በዓለም ዓቀፍ የሽከታ ጉዳዮች አባላቱ ገለልተኞች እንዲሆኑ ነው። ከነኚህ ዐቢይ ዓላማዎች ሌላ፣ ማኅበሩ ሁሉም አፍሪቃውያን ሰብዓዊ መብታቸው የተከበር እንዲሆን የሁሉም አፍሪቃውያን የኑሮ ደረጃ የተሻሻለ እንዲሆን የእርስ በእርስ ግጭቶችንና አለመግባባት በኃይል ሳይሆን በሰላማዊና ሚዛናዊ ሽምግልና መፍታት የተስማማባቸውና የያዛቸው ዓላማዎች ነበሩ። ሆኖም በርስ በርስ ውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ገብነትነት የማይፈልግ ማኅበርም በመሆኑ እና በሽምግልና የማይፈቱ ቅራኔዎች በተፈጠሩም ጊዜ ሰላምን የሚያስክብርበት መሣሪያ የሌለው ጥርስ የለሽ መንጋጋ ብቻ የነበር ድርጅት በመሆኑ የአኅጉሩ ሕዝቦች የጓጉበትን የሰብዓዊ መብት መከበርም ሆነ እንደናይጄሪያ እና አንጎላ ላይ የተካሄዱትንም ብሔራዊ እልቂቶች ለመግታት ያልቻለ ድርጅት ነበር። ስለዚህም በአብዛኛ አፍሪቃውያኖች እና በሰፊውም ዓለም አስተያየት ይሄ ድርጅት ውጤተ ቢስ የወሬ ማኅበር በመባል በይፋ ይተች ነበር። የድርጅቱ ዋና ጸሐፊዎች የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ተመሥርቶ የአፍሪቃ ሕብረት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም እስከተካው ድረስ በየጊዜው ከአባል አገራት የተመረጡ ዘጠኝ ቋሚ ዋና ጸሐፊዎች አገልግለውታል። በድርጅቱ መመሪያ ውል () መሠረት ዋና ጸሐፊው ለአራት ዓመታት እንዲያገለግል ይመረጣል። የመጀመሪያው ዋና ጸሐፊ ድርጅቱ አዲስ አበባ ላይ በተመሠረተ ጊዜ ለስብሰባው ጸሐፊ ሆነው ያገለገሉት በጊዜው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ የነበሩት ዶክቶር ተስፋዬ ገብረ እዝጊ ነበሩ። በዚያው ስብሰባ ላይ ቋሚ ዋና ጸሐፊ እስኪገኝ ድረስ ተመርጠው ከ ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም እስከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ድረስ ያገለገሉት ኢትዮጵያዊው አቶ ክፍሌ ወዳጆ ነበሩ። ሁለተኛው ዋና ጸሐፊ ከድርጅቱ ምሥረታ በኋላ ዋና ጽሕፈት ቤቱ የሚቋቋምበትን ከተማ ለመምረጥ ያስከተለውን እሽቅድምድም እና ፉክክር ለማክሸፍና አዲስ አበባን ለማስመረጥ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩት አቶ ከተማ ይፍሩ ከጊኒው መሪ ሴኩ ቱሬ ጋር ባደረጉት ውል መሠረት፤ ጊኒ የአዲስ አበባን መመረጥ ልትደግፍ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ ለድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት የጊኒውን ተወላጅ ቡባካር ዲያሎ ቴሊን ለማሳጨት እና ለማስመረጥ እንደተስማሙ የአቶ ከተማ ልጅ መኮንን ከተማ በሚል ርዕስ ላይ አስፍረውታል። ቴሊ ከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ሁለት ጊዜ ተመርጠው በድርጅቱ ዋና ጸሀፊነት አገልግለዋል። ዲያሎ ቴሊ በሴኩ ቱሬ ትዕዛዝ ታስረው የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም በረሀብ ሞተዋል። ሦሥተኛው ዋና ጸሐፊ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ሥራቸውን የጀመሩት ሦሥተኛው ጸሐፊ የካሜሩን ተወላጁ እንዞ ኤካንጋኪ ነበሩ። በአለማኛ የተማሩት ኤካንጋኪ ከአገራቸው ነጻነት በኋላ በውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትርነትና የሥራ ሚኒስትር ሆነው ካለገሉ በኋላ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆነው ተመረጡ። የተመረጡበትን የሥልጣን ጊዜ ሳይጨርሱ በሁለት ዓመቱ ድርጅቱ በአኅጉሩ ውስጥ የተፈጥሮ ነዳጅ ምርምር እንዲያካሂድ ከመረጠው የ”ሎንሮ” () ድርጅት ሙስና ተቀብለዋል ተብለው ሲታሙ ሰኔ ፱ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ለቀቁ። አራተኛው ዋና ጸሐፊ የካሜሩኑ ዜጋ እንዞ ኤካንጋኪ ሥልጣናቸውን ሲለቁ የካሜሩን ፕሬዚደንት አህማዱ አሂጆ የአገራቸውን ሰው ዊሊያም ኦሬሊዬን እቴኪ እምቡሙዋን በተተኪነት አጭተው አቀረቡ። በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሹ ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የቀረቡት የሶማሌ እና የዛምቢያ እጩዎች የሚያስፈልገውን ከሦሥት ሁለት እጅ የድምጽ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ስብሰባው በሦሥተኛ አማራጭነት እቴኪን በሙሉ ድምጽ መረጠ። ዊሊያም እቴኪ እስከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አገልግለዋል። አምስተኛው ዋና ጸሐፊ ከሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም እስከ ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም ድረስ ያገለገሉት አምስተኛው ዋና ጸሐፊ በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የተመረጡት የቶጎው ተወላጅ፣ ኤድዋርድ ኮጆ (ኤደም ኮጆ) ናቸው። በኮጆ የሥልጣን ዘመን በሞሮኮ አስተዳደር ሥር ያለችው የሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጉዳይ እና እሷንም በተመለከተ የሳቸው አቋም የድርጅቱን አባላት አቃቅሮ ነበር። ኮጆ የካቲት ፳፩ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ/ም በተካሄደ ስብሰባ ላይ የዚችን ግዛት ልዑካን እንደ አባል መቀመጫ እንዲይዙ ማድረጋቸውን በመቃወም ሞሮኮ እና እሷን የሚደግፉ አገራት የድርጅቱ ስብሰባዎች ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ነበር። በዚህ ጉዳይ የተነሳ የሴኔጋል ፕሬዚደንት አብዱ ዲዩፍ ኮጆን “ነገር አማሳይ/በጥባጭ” ብለዋቸዋል። ስድስተኛው ዋና ጸሐፊ ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም የዋና ጸሐፊነቱን ሥልጣን በስድስተኛነት ተራ የተረከቡት ናይጄሪያዊው ዶክቶር ፒተር ኦኑ ናቸው። ዶክቶር ኦኑ ለሁለት ዓመታት ብቻ አገልግለው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ለቀቁ። ሰባተኛው ዋና ጸሐፊ ከዶክቶር ኦኑ በተከታይነት ሰባተኛ ዋና ጸሐፊ ሆነው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም የተሾሙት የኒጄር ተወላጁ ኢዴ ኡማሩ ናቸው። በዳካር እና በፓሪስ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት ኡማሩ፣ በአገራቸው በጋዜጠኝነት፣ አምባሳዶርነት እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርነት የሠሩ ሲሆን በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም አገራቸው ላይ ከተካሄደውመፈንቅለ መንግሥት በኋላ ለወታደራዊ ርዕሰ መንግሥቱ ሴይኒ ኩንቼ የቅርብ አማካሪ ሆነውም ሠርተዋል። ኡማሩ የመጀመሪያውን የጸሐፊነት አራት ዓመታት መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ሲያጠናቅቁ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲያገለግሉ ታጭተው ነበር። ዳር ግን በውድድሩ የታንዛንያው ሳሊም አህመድ ሳሊም አሸንፈው ሥልጣኑን ተቀበሉ። ስምንተኛው ዋና ጸሐፊ ስምንተኛው ተረኛ ዋና ጸሐፊ ዛንዚባር ደሠት ላይ የተወለዱት የታንዛንያው ዜጋ ሳሊም አህመድ ሳሊም ሲሆኑ፣ ሥልጣኑን ከ ኤዲ ኡማሩ መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ተቀበሉ። ጥር ፲፭ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም የተወለዱት ሳሊም አገራቸውን በዲፕሎማትነት ለብዙ ዘመናት ያገለገሉ ሲሆን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት፤ በመከላከያ ሚንስትርነት፤ በምክትል እና ጠቅላይ ሚንስትርነትም አገልግለዋል። ሳሊም የጋዜጣ ዋና አዘጋጅና የዛንዚባር ጋዜጠኞች ማኅበር ዋና ጸሐፊም ነበሩ። ሳሊም አህመድ ሳሊም እስከ መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ሥልጣናቸውን አስረክበዋል። ዘጠነኛውና የመጨረሻው ዋና ጸሐፊ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም በዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ ላይ የተካሄደው የድርጅቱ ስብሰባ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን በአንድ ዓመት ውስጥ በአፍሪቃ ኅብረት ለመተካት የተስማማበትን ዓላማ ግብ የሚያደርስ ዋና ጸሐፊ ሲመርጥ ዘጠነኛውና የመጨረሻው ዋና ጸሐፊ ሆነው የተመረጡት የኮት ዲቯር ተወላጁ አማራ ኤሲ ናቸው። አማራ ኤሲ ሥልጣኑን መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተረክበው፣ የአፍሪቃ ኅብረት እስከተመሠረተበት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ለአዲሱ የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሲዮንም ጊዜያዊ ሊቀ መንበር ሆነው ተሹመው ነበር። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) ፡ (እንግሊዝኛ) ፣ ፣ ፣ (እንግሊዝኛ) መኮንን ከተማ ፣ (እንግሊዝኛ) ፣ ፣ የአፍሪካ ኅብረት
48570
https://am.wikipedia.org/wiki/Riuadusualihin%28%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%B1%E1%88%B7%E1%88%8A%E1%88%82%E1%8A%95%29
Riuadusualihin(ሪያዱሷሊሂን)
ቅንነትና ታማኝነት ቅንነትና ታማኝነት** (ኢኸላስ) እንዲሁም ተነሳሽነት (ኒያህ በማንኛውም ንግግርና ተግባር ግልፅ ይሁን ድብቅ አላህ እንዲህ ብሉያል አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ ቀጥተኞች ኾነው ሊግገዙት፣ ሶላትንም አስተካክለው ሊሰግዱ ዘካንም ሊሰጡ እንጅ ያልታዘዙ ሲኾኑ (ተለያዩ)፡፡ ይህም የቀጥተኛይቱ (ሃይማኖት) ድንጋጌ ነው፡፡ ( አልብይዮነህ) 5 አላህን ሥጋዎቿም ደሞቿም ፈጽሞ አይደርሰውም፡፡ ግን ከእናንተ የሆነው ፍራቻ ይደርሰዋል፡፡ (አልሀጅ 37) በደረቶቻችሁ ውስጥ ያለውን ነገር ብትደብቁ ወይም ብትገልፁት አላህ ያውቀዋል፡፡ ( አል ኢምራን 29) 1, ዑመር ኢብኑ አልኸጣብ (ረ,ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሶ,ዐ,ወ)እንዲህ ብለዋል ስራ የሚለካው በሀሳብ (በኒይያህ ) ነው። ማንኛውምንም ሰው ያሰበውን ያገኛል ። ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው የሆነ ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው ነው የስደቱ ግብ አለማዊ ጥቅም (ዱንያ) ወይም አንዲት ሴትን ሊያገባት ከሆነ፣ ስደቱ ለተሰደደበት አላማ ነው ። ( ቡኻሪና ሙስሊም) ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁምነገሮች አንድ ተግባር ከመከናወኑ በፊት መልካም ተነሳሽነት (ኒይያህ) አስፈላጊ እንደሆነ ዑለሞች ተስማምተውበታል ። የዚያን ተግባር ምንዳ ማግኘት ይቻል ዘንድ ። ግና ማንኛውንም ተግባር ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ የግድ ኒይያህ ያስፈልገዋል ወይስ አያስፈልገውም? በሚለው ነጥብ ላይ ተወዛግበዋል የሻፊዒይ መዝሀብ ምሁራን እንደ ውዱእ ባሉ የዒባዳ ዝግጅቶችም ሆነ እንደ ሰላት ባሉ አከባዳወች ላይ ኒይያህ እንደ(ቅድመ መስፈርት) ነው ሲሉ የሀነፊይ መዝሀብ ምሁራን ደግሞ በዒባዳወች ላይ እንጂ ለዒባዳ በሚደረጉ ዝግጁቶች ላይ ኒይያህ እንደማያስፈልግ ይናገራሉ። _ የኒይያ ማእከል ቀልብ (ልቦና)ነው። አንድን ተግባር ለማከናወን በልቦና ማሰቡ ብቻ በቂ ነው።መናገሩ አያስፈልግም ። ተግባርን ለአላህ ብቻ በ"ኢኽላስ" በቅንነት ማከናወንን ለተቀባይነቱ ዋስትና ይሰጣል።አላህ በርሱ ብቻ በቅንነትና በታማኝነት (ኢኽላስ) የተከናወነን ተግባር አንጅ አይቀበልም። 2።የሙእሚኖች እናት አኢሻ (ረአ)እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል የአላህ መልከተኛ ሶ,አ,ወ ካእባን ከማውደም የሚተም አንድ ሰራዊት ይዘምታል ከአንድ ምድረ በዳ መሬት ላይ ሲደርስ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ያሉት ሁሉም በመሬብት መሰንጠቅ ይዋጣሉ በማለት ተናገሩ እንዴት ከመጀመሪያው እሰወከመጨረሻው ያሉት ሁሉም በመሬት መሰንጠቅ ይዋጣሉ በማለት ተናገሩ። እንዴት በመሬት መሰንጠቅ እንዲዋጡ ይደረጋል ? በመካከላቸው የንግድ ሰወችና ሌሎችም (አላማቸው ከእባ ማፍረስ ያልሆኑ ሰወች እያሉ? አልኳቸው ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው (በሁሉም) ይዋጣሉ ከዚያም እንደየኒያቸው ይቀሰቀሳሉ በማለት ገናገሩ ( ቡኻሪ ሙስሊም የሀዲሱም ቃል የቡኻሪ ነው) 3, ዓኢሻ (ረ,ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ ሶ,ዐ,ወ እንዲህ ብለዋል ከመካ (በድል) መከፈት ቡሀላ ስደት የለም ።ግና ጂሀድና ፣ኒይያህ ምንግዜም ይኖራሉ ። (ለጂሀድ) እንድትዘምቱ በምትጠየቁበት ጊዜ ዝመቱ።(ቡኻሪና ሙስሊም). ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁምነገሮች አንዲት ሀገር ኢስላማዊ (ዳረል ኢስላም) ከሆነች ቡሀላ ወደ ሌላ ሀገር መሰደድ አይፈቀድም አንዲት አገር የኩፍር ሀገር ( ዳረል ኩፍር) እስከሆነችና ሙስሊሞች በዚያች ሀገር ላይ ኢስላምን ተግባራዊ ለማድረግ እስከተሳናቸው ድረስ ስደት ግዴታ እንደሆነ ይቆያል ወደ ጂሀድ ጥሪ በሚመጣበት ወቅት አፋጣኘ ምላሽ መስጠት ይቻል ዘንድ ሁሌም ጂሀድን ማሰብና ለጂሀድ ተገቢውን ዝግጅት ማድረግ አስፈላጊ ተገቢ ነው 4ኛ አቢ አብደላህ ኢብኑ ጃቢር ዐብደላሀደ አል አንሷሪይ (ረ,ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል በአንድ ዘመቻ ላይ ከነብዮ (ሶ,ዐ,ወ )ጋር ነበርን ። እንዲህ አሉ መዲና ውስጥ በሽታ (ከዘመቻ) ያስቀራቸው ሰወች አሉ ።መንገድን አልሄዳችሁም ፣ሸለቆንም አላቋረጣችሁም ከናንተ ጋር ቢሆን እንጂ በሌላ ዘገባ ደግሞ፡-"በምንዳ የተጋሯችሁ ቢሆን እንጂ" የሚል ተመልክቷል፡፡(ሙስሊም ዘግበውታል፡፡)ቡኻሪ አነስን ጠቅሰው እንደዘገቡት፡-"ከተቡክ ዘመቻ ተመለስን፡፡ ከነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጋር፡፡"ከኋላችን መዲና ውስጥ ችግር (ዑዝር) ከዘመቻያስቀራቸው ሰዎች አሉ፡፡ ጋራ ሸንተረሩን አላቆራረጥንም፥ከኛ ጋር የሆኑ ቢሆን እንጂ" በማለት ተናገሩ፡፡ (ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር- በአንዳች) አስገዳጅ ምክኒያት ከጅሃድ የቀረ ሰውመልካም ኒይያና ፍላጎት እስካለው ድረስ ጅሃድ ያደረጉሰዎችን ምንዳ ያገኛል፡፡ 5. አቡ የዚድ መዕን ኢብኑ የዚድ ኢብኑ አል-አኽነስ(ረ.ዐ) -እርሳቸውም፥ አባታቸውም፥ አያታቸውምሶሐባዎች ነበሩ- እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡-አባቴ የዚድ ለምፅዋት የተወሰኑ ዲናሮችን አወጣናመስጊድ ውስጥ ለአንድ ሰው መፀወተ። መጣሁናአነሳኋቸው፥ ወደርሱም ይዣቸው መጣሁ፡፡ "በአሏህእምላለሁ! ለአንተ አላሰብኳቸውም ነበር" አለ፡፡መልእክተኛው (ሶ.ዐ.ወ) ዘንድ ሞገትኩ፡፡ "የዚድ ሆይ!ለአንተ ያሰብከው አለህ፥ (የኒይያህን ዋጋ ታገኛለህ፡፡)መዕን ሆይ! ለአንተ ደግሞ የያዝከው አለህ" አሉ፡፡(ቡኻሪና ሙስሊም)ከሐዲሡ የምንማራቸው ቁምነገሮች- ሱንና የሆነን ምፅዋት ለልጆች መስጠት ይፈቀዳል፡፡ዘካን ግን ለልጆችም ሆነ ለወላጆች መስጠትአይፈቀድም፡፡- ሶደቃን በወኪል ማሰራጨት ይፈቀዳል፡፡ 6. ሰዕድ ኢብኑ አቢ ወቃስ (ረ.ዐ) - ጀነትከተመሰከረላቸው አስር ሰዎች መካከል አንዱ ናቸው-እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡- የመሰናበቻ ሐጅ ዓመትወቅት ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሊጠይቁኝ መጡ፡፡ ብርቱ በሽታአሞኝ ነበር፡፡ "በኔ ላይ የምታዩት በሽታ ደርሶብኛል፡፡በርካታ ንብረት አለኝ፡፡ ከአንዲት ሴት ልጅ ሌላ ወራሽየለኝም። የገንዘቤን ሁለት ሶስተኛ ልመፅውትን?"አልኳቸው። "አይሆንም" አሉኝ፡፡ "የአሏህ መልዕክተኛሆይ! ግማሹንስ?" አልኳቸው፡፡ "አይሆንም" አሉኝ፡፡"የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ! ሲሶውንስ?" አልኳቸው፡፡"ሲሶ" ሲሶም ብዙ -ወይም ትልቅ- ነው፡፡ ወራሾችህን ሀብታሞች አድርገህ ማለፍህ ድሀዎችና የሰዎችን እጅየሚያዮ አአድርገሀቸው ከሞትህ የበለጠ ነው። የአላህውዴታ በመሻት አንድንም ምፀዋት አትማፀኑም ምንዳያገኝህበት ቢሆን እንጂ። በባሌ ቤትህ አፍበምታስቀምጠው (ጉርሻ) እንኳን ቢሆን ምንዳ ታገኛለህአሉ። ከባልደረቦቼ ተነጥዬ ወደኋላ እቀራለሁኝ አልኳቸውወደ ኃላ ተነጥለህ ቀርተህ የአላህ ውዴታ በመሻትመልካምን ተግባር አትፈፅምም።ደረጃና ልእልናንየጨመርክ ቢሆን እንጂ።ምናልባትም ከፊል ሰዎችእንዲጠቀሙበት ጠላቶች ደግሞ በአንተ (ሰበብ)እንዲጎዱ ወደ ኋላ ትቀር ይሆናል።አላህ ሆይ የባልደረቦቼን ስደት አፅድቅ ወደኃላ አትመልሰቸው አሉ።ነገርግን የሚያሳዝነው ሰአድ ኢብን ኸወይላህ ነው።ኘካውስጥነበር የሞተው ነብዮ (ሰ አ ወ) ዐ ጅግ ያዝኑለትና በሞትየመለየት ነገር ይሰማቸው ነነር።ቡኻሪ ሙስሊም) ።# ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁም ነገሮችለመልካም አላማና ተግባር በሽታን ለሌሎች መናገርክልክልነት የለውም ለምሳሌ ፈውስ ወይም ዱአ በመሻት።ገንዘብን ሀላል በሆነ መንገድ መሰብሰብ ይፈቀዳልባለሀብቱ ሀላፊነቱ ጠብቆ እስከተወጣ ድረስ ሃብትማከማቸቱ ከጥፋት ሊቆጠር አየገባም ።አንድ ሰው ወራሽ እስካልፈቀደለት ድረስ ከገንዘቡ ከአንድሶስተኛ በላይ ኑዘዜ ማድረግ አይፈቀድለትም።ሰዎች በመልካም ኒይያን እና ተነሳሽነት ለሚፈፅሙትተግባር ሁለ ምንዳ ያኛሉ።የቤተሰብን ቁሳዊ ፍላጎት ማሟላትም መልካምን ኒይያከታከለበት ምንዳ ያስገኛል 7 •አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ (ሰ አወ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል አላህ ውጫዊ ቅርፅናውበታችሁ አይመለከትም ልቦናችሁ ነው የሚመለከተው።(ሙስሊም ዘግበውታል ። # ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁም ነገሮችበስራ መጠቀምና አጅር ማግኝት የሚቻለው ተግባሩከመልካም ኒያዎች ጋር የተቆራኘ እንዲሆን ብቻ ነው።ልቦናን የአላህ ቁጣ ሊያስከትሉ ከሚችሉ በሽታዎች ሁሉለማፅዳት ጥረት ማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠውየሚገባ ነው።ልቦናን የማፅዳቱ ተግባር ከሌሎች ተግባራት ይልቅቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ።ምክንያቱምለማንኛውም ስራ ና እንቅስቃሴ ተቀባይነት ማግኝትወይም ውድቀት መሆን ወሳኙ የቀልብ በአዳነት ወይምመበከልነውና። 8 አቡ ሙሳ ሙሳ ዐብደላህ ኢብኑ ቀይስ አል አሻሪይ ( ረ.ዐ) እንዳስተላለፊት :-የአላህ የአላህ መልዕክተኛ ሰ.ዐ.ወ ለጀግንነት ስለሚዋጋ ለዘር ክብር ስለሚዋጋ ለይዩልኝ (ለዝናና ክብር ሲል ስለሚዋጋ ሰው የትኛውም በአላህ ጎዳና ላይ እንደሆኑ ተጠየቁ:: "የአላህ ቃል:-ቃል የበላይ ትሆን ዘንድ የሚፋለም፤በአላህ ጎዳና ያለ እርሱ ነው" ሲሉ ተናገሩ:: ቡኻሪና ሙስሊም ከሐዲሱ የምንማረው ቁም ነገር አንድ ተግባር ከአላህ ዘንድ ሊያገኝ የሚችለው በጥሩ ኒይያህ ከተፈፀመ ብቻ ነው:: በአላህ መንገድ ላይ የአላህን ቃል የበላይ ለማስጠበቅ ሲፋለሙ ሰማእት የሆኑ ብቻ ናቸው በቁርአንና በሀዲስ የተጠቀሱ የሰማዕታት እጣዎች ሊጎናፀፉ የሚችሉት ግና ከፍልምያው መስክ ላይ የወደቀ ሁሉ እንደ ሰማዕት ይቆጠራል::አይታጠብም ከፈንም አይለብስም ልብሱ ይቀበራል የ"ኒይያህ"ጉዳይ ለአላህ የተተወ ነው:: 9 አቡ በክረት ኑፈይስ ኢብኑ አል-ሀሪስ ከሥ ሱቀፊይ እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል:- ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ)"ሁለት ሙስሊሞች ሾተል ከተማዘዙ፥ገዳይም ሟችም፥እሳት ውስጥ ናቸው"በማለት ተናገሩ:"የአላህ መልዕክተኛ ሆይ:ገዳይስ ይሁን የሟች ጥፋት ምን ሆኖ ነው:ለቅጣት የበቃው?::ስል ጠየቅኩ:: ወዳጁን ለመግደል ቋምጦ ነበር ሲሉ መለሱ:: ቡኻሪ ሙስሊም (ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁም ነገሮች) ወንጀል ለመፈፀም የአላህን ህግጋት ለመተላለፍ የቆረጠና ለውጊያ የሚያበቁ ቅድመሁኔታዎችን ሁሉ ያሟላ ወንጀሉን ፈፀመም አልፈፀመም ከተጠያቂነት አያመልጥም:: 10. አቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል:-"አንድ ሰው በጀመአ በህብረት የሚሰግዳት ሶላት ከስራ ቦታው ወይም ከቤተሰቡ ሶላት ከሀያ ሶስት እስከ ሰላሳ ብልጫ አላት ይህም የሚሆነው በተሟላ መልኩ ውዱዕ ከፈፀመና ከዚያም ሰላትን እንጂ ሌላን ባለመሻት ከቤቱ የወጣበት አላማ ሶላት ብቻ ሆኖ ወደ መስጊድ ከመጣ ነው: ወደ መስጊድ ከመጣ ነው:: ወደ መስጊድ በሚያደርገው ጉዞ በእያንዳንዱ እርምጃ አንድ ደረጃ ከፍ ይደረግለታል::በዚያችው እርምጃ አንድ ኅጥያት ይታበስለታል መስጊድ እስኪገባ ድረስ መስጊድ ከገባ በኋላ መስጊድ ውስጥ ለመቆየቱ ምክንያት ሶላት ብቻ እስከሆነች ድረስ ሶላት ውስጥ እንዳለ ይቆጠርለታል ከእናንተ አንዳቹ የሰገደበትን ቦታ እስካለቀቀ ሰዋችን እስካላወከና ውዱእ እስካልፈታ መላይኮች አላህ ሆይ ምህረትን ለግሰው አላህ ሆይ ጸጸቱን ተቀበለው እያሉ ዱዓ ያደርጉለታል (ቡሀሪና ሙስሊም የሀዲሱ ቃል የሙስሊም ነው) (ከሀዲሱ የምንማራቸው ቁም ነገሮች) - በስራ ቦታ ላይ ሶላት መስገድ ይፈቀዳል ምንም እንኳ ቅልብን ሰብስቦ ለመስገድ ስለማያስችል የሚጠላ - መስጊድ ውስጥ በጀመዓ (በህብረት) የሚሰገድ ሶላት ለብቻ ከሚሰገደው ሶላት በ25፣26 ወይም27 ደረጃዎች
14001
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A0%20%E1%89%A2%E1%89%82%E1%88%8B
አበበ ቢቂላ
አበበ ቢቂላ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም በሸዋ አውራጃ፣ ደነባ ልዩ ስሟ ጃቶ ከምትባል ሥፍራ ላይ ከአባቱ አቶ ደምሴ ዓለሜ እና ከእናቱ ከወይዘሮ ውድነሽ መንበሩ ተወለደ። ቢቂላ የሚለውን የአባት ሥም መጠርያ ያገኘው ግን ከእናቱ የመጀመርያ ባል እና ካሳደጉት አቶ ቢቂላ ነው። ወጣቱ አበበ እንደአካባቢው ልምድ በእረኝነትና በትምሕርት ተሰማርቶ በአሥራ ሁለት ዓመቱ የቄስ ትምሕርቱን አጠናቀቀ። በዚህ በጨቅላ ዕድሜው ስመ ጥሩ የገና ተጫዋች እንደነበር ይነገርለታል። በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም አዲስ አበባ ሄዶ በክብር ዘበኛ በወታደርነት ይቀጠርና በገና ጨዋታ እና በስፖርት እየዳበረ ቆየ። ወዲያው በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም የአራት ልጆቹን እናት ወይዘሪት የውብዳር ወልደጊዮርጊስን አገባ። በኅዳር ወር ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአሥራ ስድስተኛው የሜልቡርንኦሊምፒክ ላይ የተሳተፈውን የኢትዮጵያን ቡድን ለመቀበል በተደረገው ሰልፍ ላይ ከጀርባቸው ላይ የአገራቸው ስም የተጻፈበትን መለያ ልብሳቸውን ለብሰው አገራቸውን ወክለው የተወዳደሩትን ወጣቶች ባየ ጊዜ ምን ያህል የኩራት ስሜት እንደተሰማውና ያን ጊዜ እሱም እንደነሱ ለመሳተፍ እንደወሰነ ይጠቀሳል። በዚሁ ዘመን አበበ በብሔራዊ የሠራዊቱ እርስ በርስ ውድድር ላይ ተሳተፎ፣ በ፭ ሺህ ሜትር እና በ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ የብሔራዊውን ክብረ ወሰን የያዘው የጊዜው የስፖርት ጀግና ዋሚ ቢራቱ እና አበበ በማራቶን ውድድሩ ሲገጥሙ ተመልካቹ ሕዝብ ዋሚ ያሸንፋል ብሎ ነበር የሚጠብቀው። ከጥቂት ኪሎሜትሮች በኋላ አበበ ቢቂላ የተባለ ያልታወቀ ወጣት ቀድሞ ሩጫውን እየመራ እንደሆነ ሕዝቡ በራዲዮ ሰማ። አበበ በቀላሉ ይሄንን ውድድርም አሸነፈ። የዋሚንም የአምስት ሺ እና አሥር ሺ ሜትር ክብረ ወሰን በመስበር እየታወቀ መጣ። በዚህ ሁኔታ ነው አበበ ለ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የሮማ ኦሊምፒክ በተወዳዳሪነት የተመረጠውና ካራት ዓመት በፊትም ያንን የአገሩን መለያ ልብስ በዓለም አቀፍ ውድድር ላይ ለብሶ ለመሳተፍ ያለመው ሕልሙን እውን ያደረገው። በጦር ካምፕ ውስጥ አበበ የሚያደርጋቸውን ልምምዶች እና ውድድሮች በጥሞና ይከታተሉ የነበሩት ስዊድናዊ አሰልጣኝ ኦኒ ኒስካነን የአበበን ችሎታ በመገንዘባቸው ከሌሎቹ አትሌቶች ጋር ተቀላቅሎ ልምምድ እንዲሠራ ያደርጉት እና የሮም ኦሎምፒክ እስኪቃረብ ድረስ በሚል ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ተራራማ ቦታዎች ላይ የመሮጥ እና የሺህ አምስት መቶ ሜትር ተደጋጋሚ የፍጥነት ሩጫ ልምምዶችን እንዲሠሩ ያደርጓቸዋል። “ሮማን የወረረው ብቸኛው ወታደር” አገራችውን ወክለው በዚህ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር ወደሮማ ካመሩት የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች መሃል ለማራቶን ሩጫ የተመረጡት አበበ ቢቂላ እና አበበ ዋቅጅራ ነበሩ። ውድድሩ አንድ ወር ሲቀረው እዚያው ሮማ ከተማ ውስጥ ሲሰለጥኑ የቆዩት ሁለቱ አበበዎች፣ የሩጫውን መንገድ በጥንቃቄ እንዳጠኑና ሲሮጡም በባዶ እግርም በጫማም እንደተለማመዱ፣ አበበ በጫማ ሲሮጥ በአምስትና በስድስት እርምጃዎች ስለሚዘገይ ሁለቱም በባዶ እግራቸው እንዲሮጡ መወሰኑን አሰልጣኙ ኒስካነን ከውድድሩ በኋላ ለተባለ መጽሔት የተናገሩት ያሳያል። ኒስካነን ሩጫው በማታ ሰዐት ስለሚካሄድ የሞቀው የመንገድ ሬንጅ እንደማይጎዳቸውና ከውሳኔውም በኋላ ውስጥ እግራቸው እንዲጠነክርም ኦሊምፒክ መንደሩ ውስጥ ሁሉ በባዶ እግራቸው እንደነበር የሚሄዱት ይነግሩናል። በዚሁ መጽሔት ላይ ዋቢ ቢራቱ የተዘጋጀውም፣ የተመረጠውም ለ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር እንደነበረና ለኦሊምፒኩ ዝግጅት በሚያደርጉበት ጊዜ በራሱ ውሳኔ ከስልጠና ጣቢያቸው እስከ አዲስ አበባ ድረስ በአንድ ቀን መቶ ኪሎሜትር በመሮጥ በመታመሙ ከቡድኑ እንደወጣ ይነግሩናል፡፡ (ብዙ ስህተታዊ ዘገባዎች (ሀ) አበበ ቡድኑ ውስጥ የተጨመረው ዋቢ ቢራቱ በእግር ኳስ ጨዋታ ቁርጭምጭሚቱ በመሰበሩ የሱ ምትክ ሆኖ በመጨረሻው ሰዐት ነው (ለ) ስለዚህም የተሰጠው ጫማ ስለጠበበው/ሌላ ስላልነበረው ነው በባዶ እግሩ የሮጠው እያሉ ዘግበዋል።) አሰልጣኙ ኒስካነን ሁለቱን ኢትዮጵያውያን ሯጮች የጊዜውን ምርጥ ማራቶን ተወዳዳሪዎች፦ የሞሮኮው ራህዲ ቤን አብዴ ሰላም ፣ የኒውዚላንድ ባሪ ማጊ፣ የሶቪዬቱ ኮንስታንቲን ቮሮብዮቭ እና በወቅቱ የማራቶን ክብረ ወስን ባለቤት የነበረው ሰርጌይ ፖፖቭ እና የብሪታንያ ተወላጅ ዴኒስ ኦጎርማን እንደሆኑ በጥብቅ አስጠንተዋቸዋል። ራህዲ ይለብሳል የተባለው የመለያ ቁጥሩ ፳፮ መሆኑን ያጠናው አበበ ውድድሩ ላይ ይሄንኑ ቁጥር ለመለየት ሲፈልገው ለካስ ራህዲ በ፲ ሺህ ሜትር ውድድር ላይ ለብሶ የነበረውን መለያ ለብሶ ኖሮ አጠገቡ ሲሮጥም አላወቀውም። አበበ በውድድሩ ላይ ከሃያ እስከ ሠላሳ ኪሎሜትር ላይ ባሳየው ፍጥነት አብዛኛዎቹን ባላጋራዎቹን ጥሎ ሲሄድ የቀረው ራህዲ ብቻ ነበር። እሱም ብዙ አብሮት አልቆየም። አበበ ድሉን ከተቀዳጀ በኋላ “ከተማው ክልል ውስጥ ስገባ ከኋላዬ የምሰማቸው ኮቴዎች እየቀነሱ መጡ። ፍጥነትም ስጨምር እስከነአካቴው ድምጽም አልነበረም። ለአንድ ሰዐት ሙሉ የኮቴዎችን ካካታ ሳዳምጥ ከቆየሁ በኋላ አሁን ጸጥታ ሲሰፍን የተከተለኝ እንዳለ ለማየት ፊቴን ማዞር አስፈላጊ አልነበረም” ብሏል። አበበ አስተሳሰቡ ራዲ እስከሚያጋጥመው ድረስ ጉልበቱን ለመቆጠብ ስለነበር በዚህ ምክንያት ባይሆን ኖሮ ክብረ ወሰኑን በተሻሻለ ውጤት ይሰብር እንደነበር ኒስካኒን ጥርጣሬ እንዳልነበራቸውም ገልጸዋል። ሆኖም አበበ ቢቂላ ውድድሩን በሁለት ሰዐት ከአሥራ አምስት ደቂቃ ከአሥራ ስድስት ነጥብ ሁለት ሴኮንድ (2:15:16.2 ሰዓት) በማገባደድ የዓለምን ክብረ ወስን ሰብሮ ወርቅ አገኘ። ራህዲ ሁለተኛ እና ባሪ ማጊ ሦስተኛ ወጡ። የጣልያን ጋዜጦች በነጋታው “ኢትዮጵያን ለመውረር የጣልይን አገር ወታደር ሁሉ አስፈልጎ ነበር ኢትዮጵያ ግን አንድ ወታደር ብቻ ልካ ድፍን ሮምን ወረረችው” የሚል ጽሁፍ ይዘው ወጥተው ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ በኦሎምፒክ ውድድር አሸንፎ የወርቅ ሜዳሊያ የወሰደ ጥቁር አፍሪካዊ አበበ ቢቂላ ነው። ይህም አጋጣሚ ለብዙ ጥቁር አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ውድድር እንዲሳተፉ በር ከፍቷል። የአበበ ቢቂላ ዝናም ከአለም ጫፍ እስከ ጫፍ ተዳረሰ። የአበበ ቢቂላ አዲሱ የዓለም ክብረ ወሰን = 2:15:16.2 የሰርጌይ ፖፖቭ አሮጌው የዓለም ክብረ ወሰን = 2:15:17.0 አበበ ከዚህ ውድድር በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰ በሁለት ወሩ በክብር ዘበኛ ሠራዊት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል መንግሥቱ ንዋይ እና በወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ ጥንሰሳ የተካሄደው ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሲከሽፍ፣ የሠራዊቱ አባል የነበረው አበበም ከሌሎች ወታደሮች ጋር በመጠርጠር ለጥቂት ጊዜ ታስሮ ነበር። ከግርግሩ በኋላ ከታኅሣሡ ግርግር በኋላ እስከ ጥቅምት ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ድረስ አበበ በ ግሪክ በ ጃፓን እና በኮሲቼ በ ቼኮስሎቫኪያ በማራቶን ተወዳድሮ በሁሉም አንደኛ በመውጣት አሸንፏል። በሚከተሉት ሁለት ዓመታት ግን በማናቸውም የዓለም አቀፍ ማራቶን ውድድር ላይ ሳይሳተፍ ቆይቶ በሚያዝያ ፲፱፻፶፭ በቦስተን ከተማ በተካሄደው ማራቶን ላይ ተሳትፎ አምስተኛ ሆኖ ነው የጨረሰው። ሐምሌ ፫ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ማጣሪያ ውድድር በአበበ አሸናፊነት፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞማሞ ወልዴ እና ሦስተኛ የወጣው ደምሴ ወልዴ ወደ ቶክዮ እንደሚጓዙ ሲረጋገጥ በመላው ዓለም ኢትዮጵያ አንድ ብቻ ሳይሆን ሦስት ኃይለኛ ተወዳዳሪዎች እንዳላት ተሰማ። ሁለተኛው የኦሎምፒክ ወርቅ የ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ፲፰ኛው የቶክዮ ኦሊምፒክ ሊካሄድ አርባ ቀናት ሲቀረው አበበ ቢቂላ በማራቶን ውድድር ልምምድ ላይ ነበር። በልምምዱ ላይ እያለም ህመም ቢሰማውምን ህመሙን ችላ በማለት ልምምዱን ቀጠለ። ነገር ግን በልምምድ ላይ ራሱን ስቶ ይወደቅና አንስተው ወደ ሆስፒታል ሲወሰዱት ህመሙ ያበጠ የትርፍ አንጀት ሆኖ ተገኘ። ወዲያው ቀዶ ጥገና ተደርጎለት ለጥቂት ቀኖች ካገገመ በኋላ በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በምሽት ልምምዱን ቀጠለ። አበበ ቢቂላ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ቡድን ጋር አብሮ ወደ ቶኪዮ ሲጓዝ በርትቶ ይወዳደራል ብሎ ያሰበ ሰው አልነበረም። አበበ ግን (ጫማ አድርጎ) ለዚህ ማራቶን ውድድር ጥቅምት ፲፩ ቀን ከአርባ አንድ አገሮች ከተውጣጡ ሰባ ዘጠኝ ተወዳዳሪዎች ጋር ተሰለፈ። ለአበበ ቢቂላ ምንም አዲስ ዘዴ አላስፈለገውም። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን እንደ ሮማው ኦሎምፒክ ከፊት ከሚመሩት ቡድኖች ጋር እስከ ሃያ ኪሎ ሜትር ድረስ አብሮ እንዲሮጥና ከዚያ በኋላ ውድድሩን እንዲመራ መከሩት። በዚህም ዕቅድ መሠረት ከሮጠ በኋላ ፍጥነቱን በጥንቃቄ ቀስ በቀስ እየጨመረ ሄደ። በአሥራ አምስተኛው ኪሎ ሜትር ላይ አብረውት የነበሩት የአውስትራሊያው ሮን ክላርክ እና የአየርላንድ ጄምስ ሆጋን ብቻ ነበሩ። አበበ ቢቂላ በቀዶ ጥገናውም ሆነ በሞቃታማው የአየር ሁኔታ ምንም ዓይነት እንከን አልታየበተም። እንዲያውም ሲሮጥ ለሚመለከተው ከመሬቱ በላይ የሚንሳፈፍ ይመስል ነበር። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን ትንሽ ጉልበት በመጠቀም እንዴት መሮጥ እንዳለበት ያስተማሩትን አበበ ቢቂላ በተግባር ላይ ሲያውለው እና ሩጫው ምንም ዓይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለው ነበር። አበበ ቢቂላ ኦሎምፒክ ስታዲዮሙ ውስጥ የገባው ብቻውን ነበር። በዚያም ይጠባበቅ የነበረው ፸ ሺህ ተመልካች በከፍተኛ ሁኔታ አድናቆቱን ገልጾለታል። በዚህ ውድድር ላይ የራሱን ክብረ ወሰን በድጋሚ በመስበር አሻሽሎታል። አዲሱ ክብረ ወሰንም ሁለት ሰዐት ከአሥራ ሁለት ደቂቃ ከአሥራ አንድ ነጥብ ሁለት ሴኮንድ ነበር። ውድድሩንም እንደጨረስ ምንም አይነት ድካም አልታየበትም። እንዲያውም ገና ሊሮጥ የሚሰናዳ ነበር የሚመስለው። ተመልካቹን በጣም ያስገረመው በውድድሩ ምክንያት ጡንቻው እና መገጣጠሚያዎቹ እንዳይተሳሰሩ የተለያዩ የሰውነት ማሟሟቂያ ስፖርቶች ሲሰራ መመልከታቸው እንዲሁም እርጋታው እና ቅልጥፍናው ነበር። አበበ ከውድድሩ በኋላ ተጠይቆ ሲመልስ ሌላ አስር ኪሎ ሜትር ጨምሮ መሮጥ ይችል እንደነበር ተናግሯል። ደምሴ ወልዴ በአሥረኛ ደረጃ ሲጨርስ ማሞ ወልዴ ግን አሥራ አምስት ኪሎሜትር ላይ አቋርጦ ከውድድሩ ወጣ። አበበ ከሮሙ ድሉ አራት ዓመት በኋላ ቶኪዮ ድሉን ሲደግም የኦሊምፒክን ብቻ ሳይሆን የዓለምንም ክብረ ወሰን መስበር ችሏል። ከእርሱ በፊት ማንም ያልፈጸመውን፣ ከእርሱም በኋላ ለ16 ዓመታት ማንም ያላደረገውን የኦሊምፒክ ማራቶን ሁለት ጊዜ አከታትሎ የመውሰድ ገድልንም ፈጸመ። ይኸም ብቻ አይደለም ባሻናፊነት የገባበት ሰዓትም እጅግ በጣም ፈጣንና በእንግሊዛዊው ባዝል ሔትሌይ በ2 ሰዓት 13 ደቂቃ 55 ሰኮንድ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረወሰን በ1 ደቂቃ 43 ካልዒት (ሰከንድ)፣ 8 ሣልሲት (ማይክሮ ሰከንድ) የሰበረበት ነው:: ‹‹እንደ በረዶ ነጫጭ ጥርስ አብቅሎ፤ ይቆረጣጥማል ሰዓት እንደቆሎ፤›› ብለው በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዋና ጸሐፊና የልዑካኑ መሪ የነበሩት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ እንዲቀኙለት አድርጓቸዋል። ቻርሊ ሎቬት “ማራቶን በኦሎምፒክ” በሚለው መጽሐፉ ላይ ስለቶክዮው ውድድር ሲዘግብ “ግማሽ ሩጫውን እንዳገባደደ በአምስት ሰከንድ ልዩነት ይመራ ነበር” ይላል ። ሎቬት “የክፍለ ዘመኑ ሩጫ ብዙ ታሪክ የተጻፈለት እና የተወራለት ውድድር ነው” ሲል አበበ ቢቂላን ደግሞ “ወደር የማይገኝለት እውነተኛ የማራቶን ሯጭ ምሳሌ ነው” ይለዋል። ሪቻርድ በኔዮ ደግሞ “የማራቶን ጌቶች” በሚለው መጽሐፉ “አበበ ቢቂላ ሩጫው ምንም አይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለዋል” ብሎታል። “አበበ ቢቂላን ሲያዩት ረጅም ቀጠን ያለ በቀላሉ ተሰባሪ ይመስላል፣ ነገር ግን ከሚገባው በላይ ጠንካራ አትሌት” ነው ይልና “አበበ ቢቂላ ማናቸውም የማራቶን ሩጫ ተወዳዳሪ ሊሆን የሚገባው ምሳሌ ነው” ብሏል። ቀጥሎም “አበበ ቢቂላ ተፈጥሮ ካፈራቻቸው ምርጥ የዓለማችን አትሌቶች አንዱ ነው” ይልና “በዚህም (በቶክዮው) ድል የተነሳ ለሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ ማራቶንን ያሸነፈ ብቸኛ አትሌት አድርጎታል” ይላል። አበበ ቢቂላ ሁለተኛውን ወርቅ ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሰ የአዲስ አበባ ሕዝብ ተገልብጦ ወጥቶ የጀግና አቀባበል ካደረገለት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ የሻምበልነት ማዕረግና አዲስ ቮልስ ዋገን ቢትል ሸለሙት። ሜክሲኮ ከተማ በ ፲፱፻፷ ዓ/ም ላይ በሜክሲኮ ከተማ የተካሄደው ፲፱ኛው ኦሊምፒክ ውድድር ከመጀመሩ በፊት አበበ በ፲፱፻፶፯ ዓ/ም እና ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ሦስት ማራቶኖች ላይ ተሳትፎ ሦስቱንም አሸንፏል። በሰኔ ወር ፲፱፻፷ ዓ/ም እግሩ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ዝግጅቱን እንዲያቋርጥ ተገዶ ነበር። በድ ግሪንስፓን “የኦሊምፒክ ተወዳጅ ታሪኮች” በሚባለው የትረካ ፊልም ላይ “ከውድድሩ ጥቂት ቀናት በፊት አበበ ትንሽ የእግር አጥንቱን ሰብሮ ነበር” ብሏል። ሜክሲኮ ሲገባም በእግሩ ላይ የደረሰው ጉዳት አልተሻለውም ነበር። ውድድሩ የሚካሄድበት ቦታ ከፍታው አበበ ቢቂላ ከለመደው በ አንድ ሺህ ጫማ ከፍታማ ቢሆንም እንድ አበበ ግምት ግን ከሌሎች አትሌቶች ይልቅ ይህ ከፍታ ለኔ ይጠቅመኛል ብሎ ነበር። የማራቶኑ ውድድር እሑድ ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፷ ዓ/ም ሲጀመር ከአርባ አንድ አገራት የተውጣጡ ሰባ አራት ሯጮች ተሰልፈው ነበር። ኢትዮጵያ በቶክዮው ማራቶን እንድተደረገው በሜክሲኮም ከአበበ ጋር ሦስት ሯጮችን አሰልፋለች። ማሞ ወልዴ እና ገብሩ መራዊ ሌሎቹ ተሳታፊዎች ነበሩ። አበበ ውድድሩን ጀምሮ ከፊት ከሚመሩት ጋር እስከ አስራ ሰባተኛው ኪሎሜትር ድረስ ከሮጠ በኋላ የእግሩ ሕመም ስለጠናበት አብሮት የነበረው ማሞ ወልዴ ባልገመተውና ባላሰበው ሰዓት በጆሮው ተምዘግዝጐ የገባውን የአበበን ቃላት ማመን አቃተው። እንደመደንገጥ ብሎ «ምን አልከኝ ?» በማለት ጠየቀው። አበበም የማሞን መደናገጥ ስለተገነዘበ እንደ ማባበል ዓይነት አለና « አይዞህ ታሸንፋለህ፤ እኔ አልቻልኩም፤ የ እግሬ ወለምታ በጣም ተሰምቶኛል፤ ሌላም የማላውቀው ስሜት እየተሰማኝ ነው። ስለዚህ አደራዬን ተቀበለኝ፤ የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠብቀናል፤ እኔ ስላልቻልኩ አንተ ቀጥል፤ የ ኢትዮጵያ አምላክ ይከተልህ» ካለው በኋላ አስፋልት ዳር ወደቀ። እውነትም በጣም ታሟል። ወዲያውኑ አበበ ሜክሲኮ ሆስፒታል በአስቸኳይ ተወሰደ። የአበበ አለመጨረስ ሲሰማ ያልደነገጠ ኢትዮጵያዊም ሆነ የአበበ አድናቂ አልነበረም። ሁናቴውን ታዋቂው ጋዜጠኛ ሰለሞን ተሰማ እንዲህ ገልፆት ነበር፤ «የአበበን መውጣት ስሰማ ማሞን ለማበረታታት የጮህኩት ጩኸት ድምፄን ለሦስት ቀናት ያህል ዘግቶት ነበር።» በዚህ ውድድር ገብሩ መራዊ ስድስተኛ ሆኖ ሲገባ ከአበበ ቢቂላ ጋር አብሮ የተጓዘው ማሞ ወልዴ አሸንፎ ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የማራቶን ወርቅ ተቀበለ። ማሞ ወልዴ ከውድድሩ በኋላ እንድብራራው አበበ ቢቂላ በሕመም ምክንያት ባያቋርጥ ኖሮ ያለምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር ብሏል። አበበ ቢቂላ ከዚህ በኋላ ውድድር አላደረገም። አሳዛኝ አደጋ ሻምበል አበበ ቢቂላ በ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሽልማት የተሰጠውን ቮልስ ዋገን መኪና በአዲስ አበባ ውስጥ ሲነዳ አደጋ ደርሶበት ከወገቡ በታች ሽባ ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ ለሕክምና ወደ እንግሊዝ አገር ልከውት በታወቀው የስቶክ ማንደቪል ሆስፒታል () ሲረዳ ቢቆይም ከተሽከርካሪ ወንበር የማያላቅቀው በመሆኑ ወደሚወዳት ሀገሩ ኢትዮጵያ በቃሬዛ ተመለስ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ቤተሰቡ፣ ወዳጆቹና ደጋፊዎቹ ሲቀበሉት በበዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንም በየመንገዱ ዳር ተሰልፈው እያጀቡ ተቀበሉት። ከአደጋው በኋላ እነኛ ዓለምን ያስደነቁ እግሮች ሁለተኛ አልተራመዱም። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን የቀስት ኢላማ ውድድር ውስጥ እንዲሳተፍ ሲመክሩት ነበር፣ አበበ “በተሸከርካሪ ወንበሬ ላይ ሆኜ ማራቶንን አሸንፋለሁ” እያለ ይቀልድ ነበር። ሆኖም ከአደጋው በኋላ በስቶክ ማንደቪል አካላቸው በጎደለ ሰዎች ስፖርት ውስጥ በዚሁ የቀስት ኢላማ ውድድር ላይ ከመሳተፉም በላይ “መልካም ውጤት የሚያመጡ ሰዎች አሳዛኝ አደጋም ይገጥማቸዋል። በእግዚአብሔር ፍቃድ የኦሎምፒክ ማራቶንን ለማሸነፍ በቃሁ እንዲሁም በእግዚአብሔር ፍቃድ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ። ድሉን እንደተቀበልኩ ሁሉ እንዲሁም መከራውን መቀበል አለብኝ። ሁለቱንም የሕይወት ሁኔታዎች ስለሆኑ በጸጋ ተቀብዬ ሕይወቴን በደስታ መኖር ነው ያለብኝ” ብሏል። የሁለቴው የኦሊምፒክ ማራቶን አሸናፊና የማራቶን የክብር ወሰን ባለቤት ሻምበል አበበ ቢቂላ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በተካሄደው ፳ኛው የሙኒክ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ በልዩ እንግዳነት ተጋብዞ በተሽከርካሪ ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ውድድሩን ይመለከት ነበር። የማራቶኑን ውድድር ያሸነፈው አሜሪካዊው ፍራንክ ሾርተር ሽልማቱን ከተቀበለ በኋላ በቀጥታ ወደ አበበ ቢቂላ በመሄድ እና እጁን በመጨበጥ ያለውን ፍቅር እና አክብሮት ገልጾለታል። ጀግና ወደቀ ሻምበል አበበ ቢቂላ ፤ “ሮማን የወረረው ብቸኛው ወታደር”፤ በተወለደ በ ፵፩ ዓመቱ፤ የሜክሲኮውን ሩጫ አቋርጦ መንገድ ዳር በወደቀ በስድስት ዓመቱ ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የሕይወት ትግሉን ጨርሶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ከተወዳደረባቸው አስራ አምስት የማራቶን ውድድሮች አስራ ሁለቱን በአንደኛነት የጨረሰው ኢትዮጵያዊው ጀግና ጉዞውን አከተመ። አበበ አዲስ አበባ በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን ሲቀበር ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት ዘመዶቹ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ ጋር ከ፸፭ ሺህ በላይ የሚሆን ሕዝብ ተሰብስቦ እየተላቀሰ የመጨረሻ ስንብት አድርጎለታል። ዕለቱም በመላ ኢትዮጵያ የሐዘን ቀን ሆኖ እንዲውል ተደርጓል። “እኔ ዓለም ሁሉ እንዲያውቀው የምፈልገው አገሬ ኢትዮጵያ ሁል ጊዜ የምታሸንፈው በቆራጥነት እና በጀግንነት ነው” ሮማ ካሸነፈ በኋላ “መልካም ውጤት የሚያመጡ ሰዎች አሳዛኝ አደጋም ይገጥማቸዋል። በእግዚአብሔር ፈቃድ የኦሎምፒክ ማራቶንን ለማሸነፍ በቃሁ እንዲሁም በእግዚአብሔር ፈቃድ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ። ድሉን እንደተቀበልኩ ሁሉ እንዲሁም መከራውን መቀበል አለብኝ። ሁለቱም የሕይወት ሁኔታዎች ስለሆኑ በጸጋ ተቀብዬ ሕይወቴን በደስታ መኖር ነው ያለብኝ።" የተሽከርካሪ ወንበር ተጠቃሚ ከሆነ በኋላ "እኔ የዓለም አንደኛ የኢትዮጵያ ግን ሁለተኛ ሯጭ ነኝ" ለዋሚ ቢራቱ ያለውን ፍቅር ክብር እና አድናቆት ሲገልጽ። “ለምወዳት አገሬ ኢትዮጵያ እና ሕዝቧ የሺህ ዓመት መኩሪያ እና መከበሪያ ታሪክ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለሠራሁ ከእንግዲህ በኋላ የምመኘው ነገር የለም።” እኛስ ኢትዮጵያውያን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ምን አደረግንላት?(ተርጓሚው) የአበበ ቢቂላ የክብር መታወሻዎች አዲስ አበባ ውስጥ አባ ኮራን ሰፈር የሚገኘው የቀድሞው የአሜሪካ ሕብረተሰብ ት/ቤት ስታዲየሙን በአበበ ስም ሰይሞታል አምስተርዳም - የአበበ ቢቂላ መንገድ አላት ሮማ አበበን የዘከረችው በሩጫ ብቻ ሳይሆን ከከተማዋ ፳፭ ኪሎ ማትር ርቀት ላይ በምትገኘዋ ላዲስፖሊ ከተማ የሚገኘውን አዲስ የእግር ድልድይና መንገድ በአበበ ቢቂላ ስም (ፖንቴ አበበ ቢቂላ) በመሰየም ነው፡፡ የሴኔጋል መዲና ዳካር በ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. የመጀመሪያውን የአፍሪቃ አትሌቲክስ ውድድር አጋጣሚ በማድረግ ወደ “ዴምባ ዲዮፕ” ስታዲየም የሚያስገባውን መንገድ የአበበ ቢቂላ መንገድ ብላዋለች። የአበበ ቢቂላ የቶክዮ ድል “ቶክዮ ኦሊምፒያድ” በተባለ የትረካ ፊልም ላይ ተጨምሯል። ከዚሁ ፊልም የተወሰደ ጉራጅም በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም በተሠራው “ማራቶን ማን” በተባለው ፊልም ላይ ይገኛል። “ቪብራም” የተባለ የአሜሪካ የጫማ ድርጅት በ፳፻፪ ዓ/ም “ፋይቭፊንገርስ ቢቂላ” () የተባለ ጫማ ገበያ ላይ አዋለ። ሮቢን ዊሊያምስ የተባለው አሜሪካዊ ቀልደኛ ‘የራስ ማጥፊያ መሳሪያዎች’ በተባለው ዝግጅቱ ላይ የአበበን በባዶ እግር መሮጥ ይጠቅሰዋል።
48650
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8C%8C%E1%88%8D
የዮሐንስ ወንጌል
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ይወደው የነበረው የዘብዴዎስ ልጅ ዮሐንስ በፍልስጤም ከፍልስጤምም ውጪ ክርስትና እንድትስፋፋ ያደረገ ጌታ በመስቀል ላይ ሳለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እንዲያገለግላት አደራ የተቀበለ የእመቤታችን የአደራ ልጅ ነው (ዮሐ. ፲፱፡፳፮)። ከዚህም ጋር ከቅዱስ ጳውሎስ ዕረፍት በኋላ ከኢየሩሳሌም ወደ ኤፌሶን ሄዶ በትንሽዋ እሲያ ወንጌልን የሰበከ በሮማዊው ቄሣር በዶሚቲያኖስ ዘመነ መንግሥት ወደ ፍጥሞ ደሴት ተሰዶ በእስር ቤት ሳለ ራእይን የጻፈ ነው ። ከዶሚቴያኖስም ሞት በኋላ ወደ ኤፌሶን ተመልሶ " ልጆቼ እርስበርሳቹህ ተፋቀሩ " እያለ ያስተማረ በስሙ የሚጠሩትን ወንጌልን እና ሦስቱን መልዕክታት የጻፈ ንባቤ መለኮት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሐዋርያ ነው። ወንጌሉም ጌታ ከዐረገ በኋላ በሠላሳ ወይም በሠላሳ አምስት ዓመት ኔሮን ቄሣር በነገሠ በስምንት ዓመት በየናኒ ቋንቋ ጻፈው በልሳነ ጽርዕ የሚልም አብነት አለ። ከአራቱ ወንጌል መጨረሻ ላይ የተጻፈ ነው። ወንጌላዊው ዮሐንስ በንስር ይመሰላል። በሥነ አንስርት(አሞሮች) የሊቃውንት ጥናት እንደሚነገረው ንስር ከሌሎች አዕዋፍ ሁሉ ተለይቶ ወደላይ መጥቆ ይበራል። በላይም ሆኖ በመሬት ላይ ያሉትን ረቂቃን ነገሮችን አጣርቶ ማየት ይችላል። ወንጌላዊው ዮሐንስም ወንጌልን ሲጽፍ ከወንጌላውያኑ አጻጻፍ በተለየ በሚስጥረ ሥላሴ ይጀምራል ስለሥጋዌም ሲጽፍ ወደላይ መጥቆ በማሰብ ቅድመ ዓለም ስለነበረው ቃል ይተርክና "ያቀድሞ የነበረው ቃል ሥጋ ሆነ" በማለት ይጽፋል (ዮሐ.፩፡፲፬)። ንስር ወደላይ መጥቆ እንደሚበርና ወደ ምድር ሲመለከት ረቂቃን የሆኑትን ነገሮች መመልከት እንደሚችል፡ ዮሐንስም ረቂቅና ጥልቅ የሆነውን ትምህርት ያስተምር ነበር። እነዚህም: "እግዚአብሔር ፍቅር ነው" "እግዚአብሔር ብርሃን ነው" "እግዚአብሔር ሕይወት ነው" የሚሉትና የመሳሰሉት ናቸው። መጀመርያ ሦስቱ ወንጌላት (የማቴዎስ ወንጌል፣ የማርቆስ ወንጌል፣ የሉቃስ ወንጌል) ስለተመሳሳይነታችው «ሲኖፕቲክ» («አከከታች») ወንጌላት ሲባሉ፣ የዮሐንስ ወንጌል ስለ ኢየሱስ ሕይወት፣ ስብከትና ትምህርት ከነዚህ የተለየ ነፃ አስተያየት ያለውን ድርሰት ያቀርባል። እንደ ሌሎቹም አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በግሪክኛ ነው። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፩ ምዕራፍ ፪ በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤ ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ። የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው። ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት። እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው። አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር። ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው። አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም። አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው። ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ። ከዚህ በኋላ ከእናቱና ከወንድሞቹ ከደቀ መዛሙርቱም ጋር ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፥ በዚያም ጥቂት ቀን ኖሩ። የአይሁድ ፋሲካም ቀርቦ ነበር፥ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ። በመቅደስም በሬዎችንና በጎችን ርግቦችንም የሚሸጡትን ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፤ የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥ ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው። ደቀ መዛሙርቱም፦ የቤትህ ቅናት ይበላኛል ተብሎ እንደ ተጻፈ አሰቡ። ስለዚህ አይሁድ መልሰው፦ ይህን ስለምታደርግ ምን ምልክት ታሳየናለህ? አሉት። ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው። ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተመቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥ አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን? አሉት። እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር። ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ። በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤ ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና። ምዕራፍ ፫ ምዕራፍ ፬ ምዕራፍ ፭ ምዕራፍ ፮ ምዕራፍ ፯ ምዕራፍ ፰ ምዕራፍ ፱ ምዕራፍ ፲ ምዕራፍ ፲፩ 22፤አኹንም፡ከእግዚአብሔር የምትለምነውን፡ዅሉ፡እግዚአብሔር፡እንዲሰጥኽ፡ዐውቃለኹ፡አለችው። ምዕራፍ ፲፪ 1፣ከፋሲካም በፊት በስድስተኛው ቀን ኢየሱስ ከሙታን ያስነሣው አልዓዛር ወደ ነበረበት ወደ ቢታንያ መጣ። 2፣በዚያም እራት አደረጉለት፤ ማርታም ታገለግል ነበር፤ አልዓዛር ግን ከእርሱ ጋር ከተቀመጡት አንዱ ነበረ። 3፣ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ። 4፣ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው ያለው የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ፦ 5፣ይህ ሽቱ ለሦስት መቶ ዲናር ተሽጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው? አለ። 6፣ይህንም የተናገረ ሌባ ስለ ነበረ ነው እንጂ ለድሆች ተገድዶላቸው አይደለም፤ ከረጢትም ይዞ በውስጡ ከሚገባው ይወስድ ስለ ነበረ ነው። 7፣ኢየሱስም፦ ለምቀበርበት ቀን እንድትጠብቀው ተውአት፤ 8፣ድሆችስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም አለ። 9፣ከአይሁድም ብዙ ሕዝብ በዚያ እንደ ነበረ አውቀው መጡ፥ ከሙታንም ያስነሣውን አልዓዛርን ደግሞ እንዲያዩ ነበረ እንጂ ስለ ኢየሱስ ብቻ አይደለም። 10፣የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥ 11፣ከአይሁድ ብዙዎች ከእርሱ የተነሣ ሄደው በኢየሱስ ያምኑ ነበርና። 12፣በማግሥቱ ወደ በዓሉ መጥተው የነበሩ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ በሰሙ ጊዜ፥ 13፣የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ። 14-15፣አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ። 16፣ደቀ መዛሙርቱም ይህን ነገር በመጀመሪያ አላስተዋሉም፤ ነገር ግን ኢየሱስ ከከበረ በኋላ በዚያን ጊዜ ይህ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይህንም እንዳደረጉለት ትዝ አላቸው። 17፣አልዓዛርንም ከመቃብር ጠርቶ ከሙታን ሲያስነሣው ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝብ ይመሰክሩለት ነበር። 18፣ስለዚህ ደግሞ ሕዝቡ ይህን ምልክት እንዳደረገ ስለ ሰሙ ሊቀበሉት ወጡ። 19፣ስለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል ተባባሉ። 20፣በበዓሉም ሊሰግዱ ከወጡት አንዳንዶቹ የግሪክ ሰዎች ነበሩ፤ 21፣እነርሱም ከገሊላ ቤተ ሳይዳ ወደሚሆን ወደ ፊልጶስ መጥተው፦ ጌታ ሆይ፥ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን ብለው ለመኑት። 22፣ፊልጶስም መጥቶ ለእንድርያስ ነገረው፤ እንድርያስና ፊልጶስ መጥተው ለኢየሱስ ነገሩት። 23፣ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል፦ የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል። 24፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች። 25፣ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል። 26፣የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል። 27፣አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ። 28፣አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞምአከብረዋለሁ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ። 29፣በዚያ ቆመው የነበሩትም ሕዝብ በሰሙ ጊዜ፦ ነጐድጓድ ነው አሉ፤ ሌሎች፦ መልአክ ተናገረው አሉ። 30፣ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ ይህ ድምፅ ስለ እናንተ መጥቶአል እጂ ስለ እኔ አይደለም። 31፣አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል፤ 32፣እኔም ከምድር ከፍ ከፍ ያልሁ እንደ ሆነ ሁሉን ወደ እኔ እስባለሁ። 33፣በምን ዓይነትም ሞት ይሞት ዘንድ እንዳለው ሲያመለክታቸው ይህን ተናገረ። 34፣እንግዲህ ሕዝቡ፦ እኛስ ክርስቶስ ለዘላለም እንዲኖር ከሕጉ ሰምተናል፤ አንተስ የሰው ልጅ ከፍ ከፍ ይል ዘንድ እንዲያስፈልገው እንዴት ትላላህ? ይህ የሰው ልጅ ማን ነው? ብለው መለሱለት። 35፣ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ብርሃን ከእናንተ ጋር ነው። ጨለማ እንዳይደርስባችሁ ብርሃን ሳለላችሁ ተመላለሱ፤ በጨለማም የሚመላለስ ወዴት እንዲሄድ አያውቅም። 36፣የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ አላቸው። ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው። 37-38፣ነገር ግን ይህን ያህል ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ፤ ነቢዩ ኢሳይያስ፦ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ በእርሱ አላመኑም። 39-40፣ኢሳይያስ ደግሞ፦በዓይኖቻቸው እንዳያዩ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመለሱም፥ እኔም እንዳልፈውሳቸው፥ ዓይኖቻቸውን አሳወረ ልባቸውንም አደነደነ ብሎአልና ስለዚህ ማመን አቃታቸው። 41፣ክብሩን ስለ አየ ኢሳይያስ ይህን አለ፥ ስለ እርሱም ተናገረ። 42፣ከዚህም ጋር ከአለቆች ደግሞ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤ ነገር ግን ከምኵራብ እንዳያስወጡአቸው በፈሪሳውያን ምክንያት አልመሰከሩለትም፤ 43፣ከእግዚአብሔር ክብር ይልቅ የሰውን ክብር ወደዋልና። 44፣ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤ 45፣እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል። 46፣በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ። 47፣ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም። 48፣የሚጥለኝ ቃሌንም እናገራለሁ። ምዕራፍ ፲፫ 1፣ኢየሱስም ከፋሲካ በዓል በፊት፥ ከዚህ ዓለም ወደ አብ የሚሄድበት ሰዓት እንደ ደረሰ አውቆ፥ በዚህ ዓለም ያሉትን ወገኖቹን የወደዳቸውን እስከ መጨረሻ ወደዳቸው። 2፣እራትም ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው አሳብ ካገባ በኋላ፥3 ኢየሱስ አብ ሁሉን በልጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥ 4፣ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ 5፣በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። 6፣ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው። 7፣ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው። 8፣ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው። ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት። 9፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው። 10፣ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁምአለው። 11፣አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው። 12፣እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን? 13፣እናንተ መምህርና ጌታትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ። 14፣እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል። 15፣እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና። 16፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም። 17፣ይህን ብታውቁ፥ ብታደርጉትም ብፁዓን ናችሁ። 18፣ስለ ሁላችሁ አልናገርም፤ እኔ የመረጥኋቸውን አውቃለሁ፤ ነገር ግን መጽሐፍ፦ እንጀራዬን የሚበላ በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣብኝ ያለው ይፈጸም ዘንድ ነው። 19፣በሆነ ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ታምኑ ዘንድ፥ ከአሁን ጀምሬ አስቀድሞ ሳይሆን እነግራችኋለሁ። 20፣እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ማናቸውን የምልከውን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል። 21፣ኢየሱስ ይህን ብሎ በመንፈሱ ታወከ መስክሮም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል አለ። 22፣ደቀ መዛሙርቱ ስለ ማን እንደ ተናገረ አመንትተው እርስ በርሳቸው ተያዩ። 23፣ኢየሱስም ይወደው የነበረ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ በኢየሱስ ደረት ላይ ተጠጋ፤ 24፣ስለዚህ ስምዖን ጴጥሮስ እርሱን ጠቅሶ፦ ስለማን እንደ ተናገረ ንገረን አለው። 25፣እርሱም በኢየሱስ ደረት እንዲህ ተጠግቶ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ነው? አለው። 26፣ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው። 27፣ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ ያን ጊዜ ሰይጣን ገባበት። እንግዲህ ኢየሱስ፦ የምታደርገውን ቶሎ ብለህ አድርግ አለው። 28፣ነገር ግን ከተቀመጡት ስለ ምን ይህን እንዳለው ማንም አላወቀም፤ 29፣ይሁዳ ከረጢቱን የያዘ ስለ ሆነ፥ ኢየሱስ፦ ለበዓሉ የሚያስፈልገንን ግዛ፥ ወይም ለድሆች ምጽዋት እንዲሰጥ ያለው ለአንዳንዱ መስሎአቸው ነበርና። 30፣እርሱም ቍራሹን ከተቀበለ በኋላ ወዲያው ወጣ፤ ሌሊትም ነበረ። 31፣ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ፦ አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚአብሔርም ስለ እርሱ ከበረ፤ 32፣እግዚአብሔር ስለ እርሱ የከበረ ከሆነ፥ እግዚአብሔር ደግሞ እርሱን ራሱን ያከብረዋል ወዲያውም ያከብረዋል። 33፣ልጆች ሆይ፥ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ፤ ትፈልጉኛላችሁ፤ ለአይሁድም፦ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አይቻላችሁም እንዳልኋቸው፥ አሁን ለእናንተ ደግሞ እላችኋለሁ። 34፣እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ። 35፣እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ። 36፣ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ ወዴት ትሄዳለህ? አለው። ኢየሱስም፦ ወደምሄድበት አሁን ልትከተለኝ አትችልም፥ ነገር ግን በኋላ ትከተለኛለህ ብሎ መለሰለት። 37፣ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ አሁን ልከተልህ አለመቻሌ ስለ ምንድር ነው? ነፍሴን ስንኳ ስለ አንተ እሰጣለሁ አለው። 38፣ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም። ምዕራፍ ፲፬ ምዕራፍ ፲፭ ምዕራፍ ፲፮ ምዕራፍ ፲፯ ምዕራፍ ፲፰ ምዕራፍ ፲፱ ምዕራፍ ፳ ምዕራፍ ፳፩ መጽሐፍ ቅዱስ
53356
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B9%E1%8A%92%E1%89%BA%20%E1%8B%B5%E1%88%AB%E1%8C%8E%E1%8A%96%E1%89%BD
ቹኒቺ ድራጎኖች
ቹኒቺ ድራጎኖች (ጃፓንኛ፦ እንግሊዝኛ ፦ ) የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ቡድን ነው ። የማዕከላዊ ሊግ አባል ነው ። በጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል መጀመሪያ ዘመን የተመሰረተው በጃፓን ውስጥ ካሉት 12 የፕሮፌሽናል ቤዝቦል ቡድኖች መካከል ከዮሚዩሪ ጃይንቶች እና ከሃንሺን ነብሮች ቀጥሎ ሶስተኛው ረጅሙ የተመሰረተ የቤዝቦል ቡድን ነው ። ቅጽል ስሞች " ድራጎኖች " እና " ቹኒቺ " ናቸው. አንዳንድ ጊዜ በአድናቂዎች እና ሚዲያዎች " ዶራ " ወይም " ድራጎን " ይባላል . የተጠበቀ አካባቢ ነው፣ እናዶም (ቫንተሪን ዶም ናጎያ) በሂጋሺ ዋርድ ፣ ናጎያ ከተማ ብቸኛ ስታዲየም (መሰረት) ነውበተጨማሪም የሁለተኛው ጦር ( የዌስተርን ሊግ ንብረት የሆነው) በናካጋዋ ዋርድ ​​ውስጥ የሚገኘው ናጎያ ስታዲየም ነው ። የቡድን ታሪክ ቅድመ ጦርነት እ.ኤ.አ. በ 1934 የሜጀር ሊግ ምርጫ ቡድን ዮኮሃማ ሲደርስ ዮሚዩሪ ሺምቡን የዳይ ኒፖን ቶኪዮ ቤዝቦል ክለብ ( ማትሱታሮ ሾሪኪየቶኪዮ ጂያንትስበ1936 ታናካ ዋና አዘጋጅ ቀረበ ። ኒው በናጎያ ላይ የተመሰረተ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ቡድን ለመመስረት። ሺን-አይቺ እና ተባባሪው ኮኩሚን ሺምቡን መጀመሪያ ላይ የራሳቸውን ሊግ ያደራጁ ዳይ ኒፖን ቤዝቦል ፌዴሬሽን ከጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ፌዴሬሽን (የአሁኑ የኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ድርጅት መነሻ) በሾሪኪ ያስተዋወቀው በየክልሉ ተመሳሳይ ቡድኖች አሏቸው ። በወቅቱ 4 ቡድኖችን ለመመስረት እና ከ 3 ጋር የሚመጣጠን የበታች ድርጅት ለመፍጠር የላቀ ሀሳብ ነበረው ፣ ግን እሱ ተተወ እና ወደ ጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ፌዴሬሽን ለመቀላቀል ወሰነ ። በሺን-አይቺ የተቋቋመው የናጎያ ጦር የንግድ ስም ዳይ ኒፖን ቤዝቦል ፌዴሬሽን ናጎያ ማህበር ኩባንያ ነው ። ሁለቱም የዳይ ኒፖን ቤዝቦል ፌዴሬሽን ጽንሰ ሃሳብ ቅሪቶች ናቸው። የኒው አይቺ ቡድንን ለማቋቋም በዝግጅት ላይ እያለ ጊዜያዊ ቡድንጀምሮከተቋቋመካስትል ስም የተወሰደ ።ከናጎያነበር ፣ እሱምኪንጆጉንስም ናጎያ ጦር (ናጎያ ሽጉጥ) የሚል ስም ተሰጥቶታል ። ከኪንሻቺ ሠራዊት ጋር ግራ መጋባትን ለማስወገድ . ቡድኑ በጃንዋሪ 15፣ 1936 ተጀመረ እና የናጎያ ከተማ ምክር ቤት ጠበቃ እና የቀድሞ የናጎያ ከተማ ምክር ቤት አባል የሆኑት ማናኦ ኦህኖ ከሺን -አይቺ ተሾሙ ። ኢቺሮ ኦሺማ የኩባንያውን ሀላፊ ነበር፣ እና የወሰደው ታናካ ነበር። የአስተዳደር ሥራ ክፍያ ​​. የናጎያ ጦር የዳይ ኒፖን ቤዝቦል ፌዴሬሽን ፅንሰ-ሀሳብን ተከትሎ ከታላቁ የቶኪዮ ጦር ሰራዊት ጋር በየካቲት 5 የተመሰረተውን የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ፌዴሬሽን ይቀላቀላል። የመጀመርያው መስመር ያሱሚቺ ኮኖ እንደ ዋና ሥራ አስኪያጅ ( ዋና ሥራ አስኪያጅ ) እና ዩታካ ኢኬዳ እንደ ዳይሬክተር ነበሩ። የሜጂ ዩኒቨርሲቲ ሂቶሺ ናካኔ ፣ አሜሪካዊ አዳኝባኪ ሃሪስ ፣ ኢንጂነር ናኦካዙ ሃጋ ፣ ጃፓናዊ-አሜሪካዊው ዮሺዮ ታካሃሺ ፣ ካፒቴን ዮሺካዙ ማሱ እና ቀስ በቀስ ኳስ ተጫዋች ሽገሩ ሞሪ ። ኮኖ ቡድኑን ለቆ በ 1937 ኤግልስን ሲመሰርት ናካኔ፣ ሃሪስ፣ ታካሃሺ እና ሌሎችም ተከትለዋል፣ እና ኢኬዳ ግራ መጋባቱን አልወደደም ከዳይሬክተሩ ተነሳ። ተተኪው ዳይሬክተር ዮሺካዙ ማሱ ናቸው። ቡድኑ በዋናው ሃይል እጥረት የተነሳ ቀርፋፋ ነበር፣ እና በቅድመ ጦርነት ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ስር የሰደደ የተጫዋቾች እጥረት ፣ ኪዮሺ ኦሳዋ ፣ ሚቺዮ ኒሺዛዋ ፣ ኮዞ ማትሱ ፣ ዩኪዮ ሙራማሱ ፣ ወዘተ ወደ ቶኪዮ ጃይንቶች ወይም ኦሳካ ነብሮች አልደረሱም ። እ.ኤ.አ. በ 1942 ፣ በጦርነት ጊዜ የጋዜጣ ማጠናከሪያ ድንጋጌ ፣ የወላጅ ኩባንያ ሺን-አይቺ ሺምቡን ከኪንሻቺ ጦር ወላጅ ኩባንያ ፣ ናጎያ ሺምቡን ፣ የአካባቢ ፉክክር የነበረው እና ቹቡ ኒፖን ሺምቡንሻ ተመሠረተ። በውህደቱ ምክንያት በዋናው መ/ቤት የሰራተኞች ወጪ እየጨመረ በመምጣቱ የቡድኑ አመራሮች እንዲገመገሙ ጥሪ ቀርቦ የነበረ ሲሆን ለቡድኑ የኢንቨስትመንት ካፒታል በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱ በተጨማሪ የጋዜጣ ኩባንያዎች አልነበሩም. የንግድ ንግዶችን እንዲያካሂድ ከተፈቀደለት በላይ፣ስለዚህ የቹቡ ኒፖን ጋዜጣ የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት ሆነ።ኢቺሮ ኦሺማ የ1943ቱን የውድድር ዘመን በራሱ ገንዘብ ማጠናቀቅ ችሏል ፣ነገር ግን የኦሺማ የግል የገንዘብ አቅም ውስን ነበር። ስለዚህ የናጎያ ጦር ዳይሬክተር የሆኑት ማሳሺ አካሚን ቡድኑን እና ተጫዋቾችን ተቆጣጠሩ እና የካቲት 5 ቀን 1944 ቡድኑ በሪከን ኮግዮ (በቀድሞው የሪከን ኮንሰርንላይ የተመሠረተ ከዚህ መለኪያ ጋር, የቡድኑ ስም ወደ ኢንዱስትሪያል ጦር (ሳንጊጎን) ተቀይሯል, የሪኬን ኮግዮ ምክትል ፕሬዚዳንት ሶይቺ ማትሱኔ አዲሱ ባለቤት ሆነዋል, እና ተጫዋቾቹ በፋብሪካ ውስጥ የጉልበት አገልግሎት ሲሰሩ ጨዋታዎችን ተጫውተዋል . ልክ እንደሌሎች ቡድኖች ሁሉ፣ ብዙ የኢንዱስትሪ ሰራዊት ተጫዋቾች ያለ ምንም ልዩነት ወደ ወታደራዊ አገልግሎት እንዲገቡ ተደርገዋል፣ እና ሺኒቺ ኢሺማሩ በካሚካዜ ጥቃት ክፍል ውስጥ የሞተው በጦርነቱ ወድሟል። ከጦርነቱ በኋላ ጦርነቱ ካበቃ በኋላ እ.ኤ.አ. በህዳር 1945 ኢቺሮ ኦሺማ የቡድኑ ስፖንሰር ሆኖ ተሾመ ፣ ነገር ግን በዋና ሥራው ውስጥ ለጦርነቱ ትብብር ባለው ሀላፊነት የቹቡ ኒፖን ሺምቡን ፕሬዝዳንትነቱን ለቋል ። አዲስ የአይቺ ዘመን የኩባንያው ፕሬዝዳንት ሆኖ የተሾመው ቶራኖሱኬ ሱጊያማ አዲሱ ባለቤት ይሆናል። እ.ኤ.አ. የካቲት 1 ቀን 1946 የሊግ ጨዋታዎች እንደገና በመቀጠላቸው የቹቡ ኒፖን ሺምቡን ኩባንያ በይፋ ወደ ማኔጅመንት ተመለሰ። " ቤዝቦል ክለብ " ማቋቋሚያ ምዝገባ ጋር አንድ ንዑስ ሆኖ, ቡድን ስም ተቀይሯል, እና የቡድኑ ቅጽል ስም ተቀይሯል . በዚያው ዓመት , ንቁ አጭር ማቆሚያ, እንደ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ ተሾመ, በቡድኑ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ተጫዋች-አስተዳዳሪ ሆነ . እ.ኤ.አ. በ 1947 ከመከፈቱ በፊት የጃፓን ቤዝቦል ፌዴሬሽን ለእያንዳንዱ ቡድን ቅጽል ስሞችን ለማስተዋወቅ ተስማምቷል ፣ ግን ሱጊያማ በ 1904 ዘንዶው በተወለደበት ዓመት ( ሜጂ 37 ) ስለተወለደ ፣ “ድራጎን” የእንግሊዝኛ ትርጉም ተቀበለ ። ስሙ ተቀይሯል ። ወደ . በዚህ አመት የውድድር ዘመን ኡኩሂሮ ሃቶሪ ለሜዳ ተጨዋቾች እና ኳሶች ትልቅ ጎማ በማሳየት ከጦርነቱ በኋላ ወዲያው ቡድኑን በመደገፍ በሁለተኛነት አጠናቋል። ሆኖም በኖቬምበር 1 ላይ የተባረረው አካሚን ቡድኑን ሲለቅ 11 ተጫዋቾች እንደ ሾጂ ካቶ ፣ ሴይዞ ፉሩካዋ ፣ ጂሮ ካናያማ እና ማኮቶ ኮዙሩ አካሚንን ያደንቁት ቡድኑን ለቀው ሄዶ ፉጂሞቶ ወደ ግዙፉ ተመለሱ። የቡድን ጥንካሬ እንደገና ቀንሷል. ቡድኑን የለቀቁት የአካሚን ጎሳ ወደ እያንዳንዱ ቡድን ሄዶ የአካሚን አውሎ ንፋስ የሚል ግራ መጋባት ፈጠረ ። እ.ኤ.አ. በ 1948 የቡድኑ ስም ወደ ቹኒቺ ድራጎኖች (ቹኒቺ ድራጎኖች) ተቀይሯል ፣ ግን በዚያው ዓመት 83 ኪሳራዎችን አስመዝግቧል ፣ ይህ በቡድኑ ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም መጥፎው ሪከርድ ነው እና ወደ ታች ቀርፋፋ ነበር። . ከእንጨት የተሠራው ቹኒቺ ቤዝቦል ስታዲየም ከውድድር ዘመኑ ውጪ ተጠናቀቀ። ከሚቀጥለው የውድድር ዘመን ጀምሮ የቡድኑ የመጀመሪያ መነሻ መሰረት ሆኖ መጠቀም ጀመረ። በ 1949 ሹኒቺ አማቺ ሥራ አስኪያጅ ሆነ እና ሽገሩ ሱጊሺታ ቡድኑን ተቀላቀለ። ሚቺዮ ኒሺዛዋ እንደ ድብደባ ወደ ቹኒቺ ይመለሳል። በውድድር ዘመኑ ኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል በማዕከላዊ ሊግ እና በፓስፊክ ሊግ የተከፋፈለ ሲሆን ባለ ሁለት ሊግ ስርዓት እና ቹኒቺ የማዕከላዊ ሊግ አባል ነው። በ1950 ዓ.ም በሜይ 25፣ ከሜጀር ሊግ ቤዝቦል በመቀጠል ፣ የቤዝቦል ቡድን እና ስታዲየሙ በተመሳሳይ አስተዳደር ስር ነበሩ። በዚህ አመት 89 ​​ድሎችን አስመዝግቧል ይህም በቡድኑ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ነው ። በ1951 ዓ.ም በዚህ አመት የምዕራብ ጃፓን የባህር ላይ ወንበዴዎች ከፓሲፊክ ሊግ ኒሺቴትሱ ክሊፐርስ ጋር ተቀላቅለው ማዕከላዊ ሊግ የሰባት ቡድኖች ስርዓት ሆነ። በጃንዋሪ 25, ናጎያ ቤዝቦል ክለብ . ከ . ተለያይቷል. ከፌብሩዋሪ 6 ጀምሮ ናጎያ የባቡር ሐዲድ (ሜቲትሱ) በቡድኑ አስተዳደር ውስጥ ይሳተፋል, እና የቡድኑ ስም ወደ ናጎያ ድራጎኖች (ናጎያ ድራጎኖች) ይቀየራል . እና በየሁለት ዓመቱ ለማስኬድ ወሰኑ፣ እና በዚህ አመት የማኔጅመንት ሀላፊ ነበር። በነሀሴ 19 በጨዋታው ላይ በእሳት የተቃጠለው የቹኒቺ ስታዲየም (በቹኒቺ ስታዲየም የተቀሩት ጨዋታዎች ወደ ናሩሚ ስታዲየም ተለውጠዋል ) በተጠናከረ ኮንክሪት እንደገና ተገንብቷል። ዘንድሮ ከአሸናፊው 18 ጨዋታዎች ርቆ ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል። በ1952 ዓ.ም በቹኒቺ ሺምቡን የሚተዳደረው፣ የናጎያ ሺምቡን አማካሪ እና መስራች ነው ። ከግዙፉ ኦሳካ ጋር ለሻምፒዮናው ከተፋለመ በኋላ በ7 ጨዋታዎች ዘግይቶ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። ዜንፔ ያማዛኪ በጁን 3 ላይ ከታይዮ ዌልስ ( ሞጂ ) ጋር በአንድ ጨዋታ የጃፓን ስድስት የተሰረቁ ቦታዎችን አስመዘገበ። በ1953 ዓ.ም በናጎያ የባቡር ሐዲድ የሚተዳደረው ታይዮ ዌልስ እና ሾቺኩ ሮቢንስ ተዋህደዋል፣ እና ማዕከላዊ ሊግ የ6 ቡድኖች ስርዓት ሆነ። የውድድር ዘመኑን በ3ኛ ደረጃ ማጠናቀቅ። በቹኒቺ ስታዲየም የማታ ጨዋታዎች የተጠናቀቁ ሲሆን የመጀመሪያው የምሽት ጨዋታ ከሂሮሺማ ካርፕ ጋር በሰኔ 25 ተካሂዷል። 1 ኛ አማቺ ዳይሬክተር ዘመን በ1954 ዓ.ም ባለፈው አመት ታህሳስ 19 ቀን ቹኒቺ ሺምቡን ቡድኑን ለማስተዳደር ወሰነ እና በጥር 14 ቀን ስሙ ወደ . ተቀየረ እና የቡድኑ ስም ወደ ቹኒቺ ድራጎኖች ተመለሰ . በጃንዋሪ 30፣ ናጎያ የባቡር ሐዲድ ከቡድን አስተዳደር ራሱን አገለለ። ሹኒቺ አማቺ ፊልሙን ለመምራት ከሶስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመለሰ። አሰልጣኝ አማቺ በተጫዋቾቹ በጣም የተወደዱ ሲሆን በአለቃው ስለሚመሳሰሉ በተለምዶ 'አማቺ ቤተሰብ' ይባላሉ። እና ሌሎችም ዋና ኃይል ሆኑ እና ንቁ ሚና ተጫውተዋል. ሀምሌ 7 በኦሳካ ስታዲየም ከሃንሺን ቲገርስ ጋር በተደረገው ጨዋታ ተመልካቾች ወደ ስታዲየም ገብተው ጨዋታው መቋረጡ ታውቋል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 8 የጃይንት ግጥሚያውን በቹኒቺ ስታዲየም ለመጀመሪያ ጊዜ በቲቪ አሰራጭቷል። በጥቅምት 19 ሁለተኛ ደረጃ ላይ ያለው ግዙፍ ሲሸነፍ የመጀመሪያውን ድል አግኝቷል. ያ ቀን የቶኪዮ ጉዞው ቀን ነበር እና ዮኮሃማ ጣቢያ ከደረሱ በኋላ አሰልጣኙ እና ተጫዋቾቹ ድሉን በቴሌግራም አወቁ። የ683 አሸናፊው መቶኛ የ 2022 የቡድኑ ከፍተኛ ሪከርድ ነው ። በጃፓን ተከታታይ በኒሺቴትሱ አንበሶች ላይ በ 4 ድሎች እና 3 ሽንፈቶች በጃፓን የመጀመሪያውን ቦታ አሸንፏል ። ይሁን እንጂ አማቺ ከዳይሬክተሩ በመጥፋቱ አካላዊ ሁኔታ ጡረታ ወጥቶ የቹኒቺ ቡድን ምክትል ተወካይ ሆነ ። በተጨማሪም በዚህ አመት መጨረሻ ሊጉን ካሸነፈ በኋላ የተሳተፈውን የጃፓን ተከታታይ ጨዋታዎችን አጥቶ በ2007 የ አሸንፏል እና በአመቱ አሸናፊ መቶኛ 2ኛ ደረጃን ካገኘ 53 አመት ሆኖታል። እና በጃፓን ምርጥ ሆነ ወራት ፈጅቷል . የኖጉቺ ዘመን በ1955 ዓ.ም አኪራ ኖጉቺ የተጫዋች አስተዳዳሪ ሆኖ ተሾመ ፣ ነገር ግን ከአሸናፊው ግዙፍ 15 ጨዋታዎች ርቆ ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል። በ1956 ዓ.ም 3 ኛ ደረጃ ፣ ከአሸናፊው 8 ጨዋታዎች ጀርባ። ሚቺዮ ኒሺዛዋ ፣ ሪቺ ኮዳማ ፣ ቶኩዞ ሃራዳ እና ሌሎች በድብድብ አሰላለፍ ውስጥ ማዕከላዊ ሚና የሚጫወቱ አንጋፋ ተጫዋቾች እየቀነሱ ሲሆን የቡድኑ የድብድብ አማካኝ 20%፣ 2 ደቂቃ እና 8 ደቂቃ ሲሆን የቤት ውስጥ ሩጫዎች 52 ናቸው። ሂሮሚ ኦያኔ እና ቶሺታክ ናካያማ 20 ድሎችን አስመዝግቧል ። ያደረጉትን ፕላስተሮች እግር የመሳብ ዘዴ ሆነ። 2 ኛ አማቺ ዳይሬክተር ዘመን 1957 ፣ 1958 ዓ.ም እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ 1958 እ.ኤ.አ. በተመረጠው የሁለተኛ ደረጃ ቤዝቦል ውድድር በ 83 አድማዎች የውድድር ውድድር ሪኮርድን ያስመዘገበው ኢጂ ባንዶ ቡድኑን ተቀላቅሏል። የመጀመሪያው የሱጊሺታ ዳይሬክተር ዘመን በ1959 ዓ.ም ስራ አስኪያጅ ሆኖ ተረክቧል። በቡድኑ ፖሊሲ መሰረት ከ30 አመት በላይ የሆናቸው ተጫዋቾች በሙሉ ተሰናብተዋል እና ሱጊሺታ በተመሳሳይ ተጫዋችነት እንዲያገለግል አልተፈቀደለትም። በተመሳሳይ ጊዜ፣ የሚቺዮ ኒሺዛዋ ቁጥር 15 እና የኡኬሂሮ ሃቶሪ ቁጥር 10 በቋሚነት ጡረታ ይወጣሉ። በኢሴዋን ቲፎን ምክንያት በቹኒቺ ቤዝቦል ስታዲየም በጎርፍ ምክንያት የኦፊሴላዊው ጨዋታ ክፍል ወደ ሌላ ቦታ ይተላለፋል ። ቱቶሙ ኢና ፣ ያሱሺ ኮዳማ ፣ ሂሮሚ ኦያኔ እና ሌሎች ወጣት እና ጉልበት ያላቸው ታንኳዎች ፣ ሜዳኞች ሺኒቺ ኢቶ ፣ ቡድኑን እንደ አዳኝ የተቀላቀለውን አዲስ መጤ ፣ በመጀመሪያ ደረጃ ፣ እና ቡድኑን ለሁለተኛ ዓመት የተቀላቀለው ማሱሆ ማዳ ሾሙ ። እንደ ሦስተኛው መሠረት እና አጭር ማቆሚያ ተመርጧል .. ይህ አመት ከአሸናፊው ግዙፉ 10 ጨዋታዎች ጀርባ ነው፣ 2ኛ ደረጃ ከኦሳካ ጋር ተመሳሳይ ነው ። በ1960 ዓ.ም የኩባንያውን ስም ከ . ወደ ቹኒቺ . በየካቲት ተቀይሯል . የፒቲንግ ስታፍ ወድቋል , እና በሻምፒዮናው 5 ኛ ነበር, 9 ጨዋታዎች ከታይዮ ጀርባ. ዳይሬክተር ሱጊሺታ ጡረታ ወጥተው ወደ ኦሚቺ ተዛወሩ። በ1961 ዓ.ም ቀዳሚ የነበረው ኮያማ ተከትሎ፣ ከናጎያ ሽምቡን የመጣው ዮራ ኢ ባለቤት ሆነ። ዋታሩ ኖሪቶ እንደ ሥራ አስኪያጅነት ተረክቧል እና ከብሪጅስቶን ጎማ ቡድኑን የተቀላቀለው ሂሮሺ ጎንዶ በአንድ ጨዋታ ወደ ጋይንትስ ተጠግቶ ነበር ነገር ግን ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል። በ1962 ዓ.ም በኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ ዋና ሊግ ተዋናዮችን ዶን ኒውኮምብ እና ላሪ ዶቢን ቀጥሯል ፣ ግን ሶስተኛ ሆኖ አጠናቋል። 2 ኛ ዳይሬክተር በ1963 ዓ.ም ኪዮሺ ሱጊዩራ እንደገና ዳይሬክተር ሆኖ ተሾመ። 2 ኛ ደረጃ ፣ ከአሸናፊው ጂያን ጀርባ 2.5 ጨዋታዎች። በሴንትራል ሊጉ ሁሉንም ቡድኖች በማሸነፍ ሻምፒዮናውን ሲያመልጥ የመጀመሪያው ነው። በ1964 ዓ.ም የመክፈቻ ካርድ በሆነው የውቅያኖስ ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች 30 ጎሎች የተቆጠሩ ሲሆን በመጋቢት ወር ባደረጋቸው 9 ጨዋታዎች 2 አሸንፎ 7 ተሸንፎ የመክፈቻ ጨዋታውን ማድረግ አልቻለም። ከዚያ በኋላ ማገገም አልቻለም እና 83 ኪሳራዎችን አስመዝግቧል, ከ 1948 ጀምሮ ለቡድኑ ሁለተኛው በጣም የከፋው ሪከርድ ነው . በተጨማሪም ሚቺዮ ኒሺዛዋ ከተመሳሳይ ወቅት ዳይሬክተር ዘመን በዳይሬክተር ኒሺዛዋ ስር ለ 3 ዓመታት በተከታታይ ለ 2 ኛ ደረጃ በጥሩ ሁኔታ ተዋግቷል (በ 1967 ኒሺዛዋ ከዳይሬክተርነት እረፍት ወሰደ ፣ እና ሳዳኦ ኮንዶ ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል ፣ ግን ከ 2 ሳምንታት በኋላ ተመለሰ) ። 2 ኛ ዳይሬክተር በ1968 ዓ.ም ዳይሬክተሩ ኒሺዛዋ ከካምፑ በፊት እየተባባሰ በመጣው ምክንያት ስራቸውን ለቀቁ እና ሽገሩ ሱጊሺታ እንደ ዳይሬክተር ተመለሰ። ከኤፕሪል 20 እስከ ሜይ 1 ድረስ ቡድኑ 9 ተከታታይ ድሎችን አሸንፏል, ነገር ግን ቡድኑ የተረጋጋ አልነበረም, ምክንያቱም በሚቀጥለው ቀን 8 ተከታታይ ሽንፈቶች ደርሶባቸዋል. በሜይ 5፣ የሽንፈት ርዝመቱ በሃንሺን ግጥሚያ ላይ ቆሟል፣ እጅጌ የሌለው ዩኒፎርም በታየበት ፣ ከግንቦት 29 ጀምሮ ግን 11 ተከታታይ ኪሳራዎችን አጣ። ሰኔ 12 ላይ ቢቆምም፣ ከነጋታው ጀምሮ በተከታታይ ተሸንፏል። ዳይሬክተሩ ሱጊሺታ በሰኔ 24 ቀን ተሰናብተዋል፣ በሰባት ተከታታይ ጨዋታዎች ለሶስተኛ ጊዜ ሲሸነፍ። የኢትሱሮ ሆንዳ 2ኛ ጦር አሰልጣኝ እንደ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ሆነው ያገለግላሉ ፣ ግን ከኦገስት 24 ጀምሮ ለ 11 ተከታታይ ኪሳራዎች ያሉ የማገገም ምልክቶች የሉም ፣ እና በተመሳሳይ ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ በሁሉም ቡድኖች ከተሸነፈ በኋላ የመጨረሻው ቦታ ይሆናል ። ሁለቱ ሊግ ተለያይተዋል። ሽገሩ ሚዙሃራ ፣ የቀድሞ እና ዳይሬክተር ፣ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። በረቂቁ ውስጥ ሴኒቺ ሆሺኖ 1ኛ ፣ ያሱኖሪ ኦሺማ 3ኛ ፣ ካዙፉሚ ታኬዳ 6ኛ ፣ እና ኪንጂ ሺማታኒ 9ኛ ነበሩ ። ዳይሬክተር ዘመን እ.ኤ.አ. ከ1969 ጀምሮ የቀድሞ ግዙፉ ሽገሩ ሚዙሃራ ስራ አስኪያጅ ሆኖ ተሾመ ነገርግን ከ4ኛ ወደ 5ኛ ወደ 2ኛ አላሻሻለም። ሆኖም በማናጀር ሱወን ስር ያደጉት ተጫዋቾች ከ1972 ጀምሮ በጣም በማበብ በ1974 ወደ ሻምፒዮንነት አመሩ። በቹኒቺ ስታዲየም ዘመን፣ የናጎያ ቤዝቦል ስታዲየም የሚንቀሳቀሰው በቹኒቺ ስታዲየም .፣ በቹኒቺ ሺምቡን ተባባሪ ኩባንያ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1973 ፕሬዚዳንቱ በ ውስጥ በሺማ ባህር ዳርቻ እራሳቸውን እንዳጠፉ እና ኩባንያው ኪሳራ እንደደረሰበት ታወቀ ።) በዚያን ጊዜ በቶካይ ክልል ውስጥ ጨዋታዎችን የሚያስተናግዱባቸው የኳስ ፓርኮች ስላልነበሩ ወዲያው ቤታቸውን የማጣት ስጋት ላይ ወድቀው ነበር ነገር ግን በአበዳሪዎቻቸው ፈቃድ ከ1974 እና 1975 የውድድር ዘመን መትረፍ ችለዋል። ከዚያም በ 1976 ቹኒቺ ሺምቡን እና ቹኒቺ የቡድን ኩባንያዎች, ቹቡ ኒፖን ብሮድካስቲንግ , ቶካይ ቴሌቪዥን ብሮድካስቲንግ እና ቶካይ ሬዲዮ ብሮድካስቲንግ , የአካባቢ የስርጭት መብት ያላቸው እና በአይቺ ግዛት እና ናጎያ ከተማ , ቶዮታ ሞተር ኮ . ኤሌክትሪክ ሃይል እና ሌሎች በቶካይ ክልል ውስጥ ያሉ ታዋቂ ኩባንያዎች የቹኒቺ ስታዲየምን ስራ የተረከበውን ናጎያ ቤዝቦል ስታዲየም ሊሚትድ አዲስ ኦፕሬሽን ኩባንያ ለማቋቋም በጋራ ኢንቨስት አድርገዋል። 1972 , 1973 እ.ኤ.አ እ.ኤ.አ. በ 1972 ዋና አሰልጣኝ ካናሜ ዮናሚን ወደ ሥራ አስኪያጅነት ከፍ ብሏል። ሁለቱም ዳይሬክተር ዮናሚን እና ዋና አሰልጣኝ ሳዳኦ ኮንዶ ከግዙፉ ወደ ቹኒቺ የመለቀቅ ልምድ ስላላቸው የትግል መንፈሳቸውን ለግዙፎቹ አጋልጠዋል እና ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የ 9 ግዙፎቹን ድል አደረጉ። በ1974 ዓ.ም ሞሪሚቺ ታካጊ ፣ ቶማስ ማርቲን ፣ ኬኒቺ ታኒዛዋ ፣ ሴኒቺ ሆሺኖ ፣ ዩኪዩኪ ማትሱሞቶ የግዙፉን 10 በመከላከል እና በ 20 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጉን በማሸነፍ ንቁ ሚና ተጫውተዋል። ይሁን እንጂ በጃፓን ተከታታይ በሎተ ኦርዮንስ በ 2 ድሎች እና በ 4 ሽንፈቶች ተሸንፏል. በ1975 ዓ.ም ከግዙፎቹ ውጪ አምስት ቡድኖች ( በቡድኑ ታሪክ ውስጥ በአንድ አመት ወደ ታች የወረደው ብቸኛው ቡድን ) በተቀራራቢነት መሪነቱን የወሰደ ሲሆን ምንም እንኳን ከሂሮሺማ ጋር በሻምፒዮናው እስከ ፍጻሜው ድረስ በፍጻሜው ውድድር ቢፎካከሩም "5 ጠንካራ እና 1 ደካማ", "ቀይ ሲኦል አዙሪት" "እና ተከታታይ ድል ናፈቀ . በ1976 ዓ.ም በኮራኩየን ስታዲየም ያለውን ሰው ሰራሽ ሜዳ ሙሉ በሙሉ የማያውቅ ነበር እና በኮራኩየን ስታዲየም ከግዙፎቹ ጋር በተደረገው ጨዋታ ሙሉ በሙሉ ተሸንፏል ። ዋና አሰልጣኝ ሳዳኦ ኮንዶ የውድድር ዘመኑ ካለቀ በኋላ ስራቸውን ለቋል። በ1977 ዓ.ም ከሃንኪዩ ጋር የነበረው መጠነ ሰፊ የንግድ ልውውጥ በታሪካዊ ውድቀት ተጠናቀቀ (የተለቀቀው የሺማታኒ ባቲንግ አማካኝ .278 → .325፣ 3 አሸንፏል → 17 አሸንፏል፣ ሞሪሞቶ 120 ጨዋታዎችን → 49 ጨዋታዎችን አሸንፏል፣ ቶዳ 12 አሸንፏል → 6 አሸንፏል።)፣ ደህንነቱን ማረጋገጥ ችሏል። 50% ሶስተኛ ቦታ, ነገር ግን ዳይሬክተር ዮናሚን በዚህ አመት መጨረሻ ቡድኑን ይለቃሉ. መካከለኛ ዳይሬክተር ዘመን በ1978 ዓ.ም ቶሺዮ ናካ ዳይሬክተር ሆነ። ታካጊ 2000 ኳሶችን ቢያሳካም፣ ከዚያ በኋላ ወዲያው ከተጋጣሚው ጋር ተጋጭቶ ራሱን አገለለ። በመጀመሪያው አመት 5 ኛ ደረጃ. በ1979 ዓ.ም 317፣ 36 እና 103 ። በአኪልስ ጅማት ህመም ምክንያት ለረጅም ጊዜ ከሜዳ የወጣችው ያዛዋ በውድድር ዘመኑ መጨረሻ ተመለሰች። ኮያ ፉጂሳዋ የአመቱ ምርጥ ሮኪን አሸንፏል ። በ1980 ዓ.ም ምንም እንኳን ታኒዛዋ በአማካይ .369 የውድድር ዘመን ተመዝግቦ የመመለሻ ሽልማት ቢያገኝም በቀደመው አመት የአመቱን ምርጥ ተጫዋች ያሸነፈው ፉጂሳዋ ትልቅ ውድቀት ውስጥ ወድቋል፣ እና ሁለቱም መምታት እና መምታት ጥሩ ውጤት አላስመዘገቡም ። በዚህ አመት ከ1950 ጀምሮ በቡድኑ ታሪክ ዝቅተኛውን አሸናፊ መቶኛ አስመዝግቧል፣ እና መካከለኛው አስተዳዳሪ ለተመሳሳይ አመት ስራቸውን ለቀዋል። ታካጊ ከስራው ጡረታ ወጥቷል። ዳይሬክተር ኮንዶ ዘመን በ1981 ዓ.ም ሳዳኦ ኮንዶ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። በአንደኛው አመት አምስተኛ ሆኖ ተጠናቀቀ። በ1982 ዓ.ም እንደ ሆሺኖ እና ታትሱሂኮ ኪማታ ባሉ የቀድሞ ወታደሮች ምትክ እንደ ኬን ሂራኖ ፣ ታካዮሺ ናካኦ እና ሴጂ ካሚካዋ ያሉ ወጣት ተጫዋቾች ተሹመዋል። ሌሎች የመስክ ተጫዋቾች , እና ሌሎች በመነሻ አሰላለፍ ውስጥ እና ካዙሂኮ ኡሺጂማ እፎይታ ያገኛሉ። "ኖቡሺ ቤዝቦል" የሚባሉ ኃይለኛ የድብደባ መስመሮችን እና ተከታታይ ሜዳዎችን ሙሉ በሙሉ የሚጠቀሙ ፕላስተሮችን አሳይቷል። የወቅቱ ሁለተኛ አጋማሽ ከግዙፎቹ ጋር ለሻምፒዮና የሚደረግ ውጊያ ይሆናል ፣ ግን 19 ስዕሎችን ስለመዘገበ ፣ የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ሪከርድ ፣ አሸናፊው አስማት ቁጥር በወቅቱ መጨረሻ ላይ በ 2 ኛ ደረጃ ላይ በርቷል ። እ.ኤ.አ ኦክቶበር 18 በዮኮሃማ ስታዲየም ከዮኮሃማ ታይዮ ዋልስ ጋር በተደረገው የመጨረሻ ግጥሚያ ቴኖዛን ቹኒቺ ካሸነፈ የቹኒቺን ርዕስ ያሸንፋል፣ ታዮ ካሸነፈ ጋይንትስ ያሸንፋል። በዚህ ጨዋታ ታትሱ ኮማሱ በ 8 አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊግ ሻምፒዮና አሸናፊ ሲሆን ለሶስተኛ ጊዜ ደግሞ የሊጉን ዋንጫ አሸንፏል። ከሁለተኛው ግዙፉ ጋር በ0.5 የጨዋታ ልዩነት የጠበቀ ጦርነት ነበር። የመጨረሻው ሪከርድ 64 አሸንፎ 47 ተሸንፎ 19 አቻ ተለያይቷል (130 ጨዋታዎች) ግን በ 1975 ከሀንኪው ብሬቭስ ቀጥሎ ሁለተኛው ቡድን ነው ከሁሉም ጨዋታዎች ከግማሽ በታች ያሸነፈው።[ማስታወሻ 9 ] በተጨማሪም በዚህ ግጥሚያ ላይ ታኦ ለአምስት ተከታታይ አት-ሌሊት ወፎች ከታይዮ ተወግዶ ከፍተኛ ገዳይ አምልጦታልታካዮሺ ናካዎ አሸንፏል። የጃፓን ተከታታዮች ከሴይቡ አንበሶች ጋርተጫውተውሆሺኖ እና ኪማታ ጡረታ ወጥተዋል። በ1983 ዓ.ም ቡድኑ ጥንካሬ በማጣቱ 5ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ሳዳኦ ኮንዶ ከዳይሬክተሩ ጡረታ ወጥቷል። ዳይሬክተር ዘመን በ1984 ዓ.ም ካዙሂሮ ያማውቺ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ጋይንትስ ላይ 14 ተከታታይ ድሎችን ካሸነፈችው ሂሮሺማ በ3.0 ጨዋታዎች 2ኛ ሆኖ አጠናቋል። በ1985 ዓ.ም ቡድኑ ከተመሰረተ ግማሽ ምዕተ ዓመት በሞላው በዚህ አመት ያዛዋ በቡድኑ ታሪክ ውስጥ በድምሩ 2000 ድሎችን ያስመዘገበ ሁለተኛው ሰው ቢሆንም 5ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። በኖቬምበር 2 ላይ በጃፓን ተከታታይ ሴይቡን በማሸነፍ ሃንሺን የሁለት ሊግ ስርዓት ከተጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በጃፓን ውስጥ ቁጥር አንድ ቦታ አግኝቷል. ከአንድ የራቀ ቡድን ሆኗል. . በ1986 ዓ.ም በተከታታይ ለ 2 ዓመታት 5 ኛ ደረጃ. በወቅቱ አጋማሽ ላይ ተሰናብቷል . ከመክፈቻው ጀምሮ በዳይሬክተርነት ሲሰሩ የነበሩት ያማውቺን ስንብት ምላሽ በውድድር ዘመኑ አጋማሽ ላይ ዋና አሰልጣኝ ሞሪሚቺ ታካጊ እስከ የውድድር አመቱ መጨረሻ ድረስ በዳይሬክተርነት አገልግለዋል። ሰኒቺ ሆሺኖ ከውድድር ውጪ በዳይሬክተርነት ተረክቧል። ሺኒቺ ኮንዶ ከኪዮይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቡድኑን በረቂቁ ውስጥ አንደኛ ሆኖ ተቀላቅሏል። ከሎተ ኦርዮንስ ሴይጂ ካሚካዋ፣ ሺገሩ ኩታታ ፣ ካዙሂኮ ኡሺጂማ፣ ሳዳሃሩ ሂራኑማ በ4-ለ-1 ንግድ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የሶስትዮሽ ዘውድ ካሸነፈው ሂሮሚትሱ ኦቺያይ ጋር ። 1ኛው የሆሺኖ ዳይሬክተር ዘመን በ1987 ዓ.ም ከሎስ አንጀለስ ዶጀርስ ጋር በመተባበር ዩኒፎርሙ ከመክፈቻው ጀምሮ ወደ ዶጀርስ ዘይቤ ይቀየራል። የዳይሬክተሩ ሆሺኖ አመለካከት የትግል መንፈሱን ሲገልጽ፣ ብዙ ሽኩቻዎች ነበሩ። በጊዜያዊነት በግንቦት ወር መሪነቱን ቢይዝም በመጨረሻ ግዙፎቹን ጨካኝ ከመያዙ በፊት ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል። ከ 1977 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 10 ዓመታት ውስጥ ሂሮሺማን አሸንፈዋል. ሺኒቺ ኮንዶ፣ አዲስ መጤ፣ በነሀሴ 9 ከግዙፉ ጋር በተደረገው ግጥሚያ በፕሮፌሽናልነት ለመጀመሪያ ጊዜ የማይመታ የማይሮጥ ማስጀመሪያን አሳክቷል ። ከትንሽ ተጫዋቾች መካከል ቶሩ ኒሙራ ፣ ቶሺካትሱ ሂኮኖ እና ታኬሺ ናካሙራ መደበኛ ሆነዋል። ከ በረቂቅ ውስጥ 1 ኛ ደረጃ ላይ ቡድኑን ተቀላቅሏል ። በሁለት-ለ-ሁለት የንግድ ልውውጥ እና ከኬን ሂራኖ ከሴይቡ አንበሶች እና ካኦሩ ኒሙራ ከግዙፎቹ ጋር ነፃ ውል ሆነ ። በ1988 ዓ.ም በኤፕሪል መጨረሻ ላይ ከመሪው ሂሮሺማ በ 8 ጨዋታዎች ጀርባ በዝርዝሩ ግርጌ ላይ ነበር. ሆኖም በማግስቱ አገግሞ 50 አሸንፎ 15 ተሸንፎ በ3ቱ አቻ ወጥቶ 769 በመቶ አሸንፏል። በቡድኑ ታሪክ ውስጥ በአሰልጣኝነት ሻምፒዮናውን ሲያሸንፍ የመጀመሪያው ነው። ከሂራኖ ጋር በተደረገ የንግድ ልውውጥ ከሴይቡ የተዛወረው ኦኖ ብዙ ድሎችን ያስመዘገበ ሲሆን ከ ጋር የጅማሬውን መስመር ይመራል። በዩናይትድ ስቴትስ ከውጪ ትምህርቱን የተመለሰው ማሳሂሮ ያማሞቶ 5 አሸንፎ አልተሸነፈም። 44 የመቆጠብ ነጥብ ያለው ነው። ታቱናሚ የአመቱ ምርጥ ሮኪ ሽልማትን አሸንፏል። በጃፓን ተከታታዮች ከሴይቡ ጋር የተጫወተው ሲሆን በሁለተኛው ዙር ከኮማቱሱ ውጪ ያሉት ጀማሪዎች በመጀመሪያው እና አምስተኛው ዙር በጀመረው ኦኖ መሪነት ተመቱ እና ኦቺያ እና ኡኖ ከዚህ ወደ ሁለተኛ ባዝማን ዘወር አሉ። አመት፣ እንዲሁም ቀርፋፋ ነበሩ ፣ 1 አሸንፈዋል፣ 4 ኪሳራ እና ኪሳራ [ማስታወሻ 12] ። ለሦስት ዓመታት ንቁ ተሳትፎ የነበረው ጋሪ ላሲች ኩባንያውን ለቅቋል። በተጨማሪም, በሁለተኛው ሰራዊት ውስጥ የነበረው አር ብራያንት በሰኔ ወር ወደ ኪንታቱ ተለቀቀ, ነገር ግን በኪንቴትሱ አፈ ታሪክ በመጥፋቱ ምክንያት የፓሲፊክ ሊግን የሚወክል ተጫዋች ሆነ. ከግዙፉ ታካዮሺ ናካኦ የአንድ ለአንድ ንግድ ከሴይ ኒሺሞቶ ፣ ሺገሃሩ ካሞጋዋ ፣ ሂሮሺማ ከሺንጎ ሞቶሙራ ፣ ቴሱያ ካታሂራ ንግድ ከሂሮዩኪ ሳይቶ እና ሚትሱሂሮ ካታኦካ ጋር ። ይህ አመት በሸዋ ውስጥ የመጨረሻው የፍፃሜ ውድድር ነበር ፣ ስለዚህ ቹኒቺ "በሸዋ ውስጥ የመጨረሻው የማዕከላዊ ሊግ አሸናፊ ቡድን" ሆነ። በ1989 ዓ.ም እንደ ሜዳ ተጫዋች ታቱናሚ በጉዳት ምክንያት ራሱን አግልሏል። ፕርሰሮች ባለፈው አመት ብዙ ድሎች ያስመዘገቡት በኦኖ ውድቀት እና በኮማትሱ ጉዳት ሲሆን ኩኦ ግን የጃፓኑን ሪከርድ ለ12 ተከታታይ የቁጠባ ነጥብ አስመዝግቧል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 8፣ በዚህ አመት 20 ድሎችን ያሸነፈው ማሳኪ ሳይቶ በ9ኛው ዙር 1 ሞት ድረስ ምንም አይነት ድል ሳይመዘገብ በመታገል በኦቺያ በተካሄደው የስንብት ቤት አሸንፎ ከ5 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አሸናፊውን ግዙፉን አሸንፏል ። 1984. 3 ኛ ደረጃ. ኦቺያ የ ንጉስ ነው, ሴይ ኒሺሞቶ, ከካሞጋዋ ከግዙፉ ወደ ናካዎ በአንድ-ለ-ሁለት ንግድ የተዘዋወረው, በ 20 ድሎች ከፍተኛውን ድል አግኝቷል, እና አዲስ መጤ ያሱዋኪ ኦቶዮ መደበኛ ተጫዋች ነው . ከኤንቲቲ ቶኪዮ በረቂቅ ውስጥ በመጀመሪያ ቡድኑን ተቀላቅሏል ። በድምሩ ከ2 እስከ 2 ንግዶች እና ከኒፖን-ሃም ተዋጊዎች ዮሺሂሳ ኮማሱዛኪ ፣ ያሱሃሩ ፉጂዮ በ2 ለ 2 ከዩኪዮ ታናካ እና ካዙዋ ጋር ንግድ በ1990 ዓ.ም ምንም እንኳን ፒቾቹ ቢሰቃዩም, አዲስ መጤው ከመክፈቻው ላይ ትልቅ ጥረት አድርጓል, እና 31 አድኖ, እሱ የአመቱ ምርጥ እፎይታ እና ጀማሪ ነበር. ድብደባውን በተመለከተ፣ ያነቃቃው ታቱናሚ እና አዲሱ አባል ቫንስ ሎው 30% ደርሰዋል፣ እና ኦቺያይ የቤት ሩጫውን በመምታት የ ንጉስ አሸንፏል። ቡድኑ ወደ ክፍል እና 4ኛ ደረጃ ላይ ሰምጧል። በጋይንት ግጥሚያ ሁለቱም ወገኖች በጭንቅላቱ አካባቢ በሜዳው ላይ የተፋለሙበት ትዕይንት ነበር፣ ዳይሬክተሩ ሆሺኖም በጣም ተደስቷል። ኢሳሙ ኪዳ እና ዩኪዮ ታናካ ጡረታ ወጥተዋል። ዮሺሂሳ ኮማቱዛኪ ከኒፖን-ሃም ተዋጊዎች መጥፋት ከሂሮዩኪ ሳይቶ ጋር የንግድ ልውውጥ ለማድረግ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመለሰ። በ1991 ዓ.ም በጨዋታው የመጀመርያው አጋማሽ ወደ መሪነት ቢመለስም በሁለተኛው አጋማሽ ቆመ እና ሻምፒዮናውን ካሸነፈችው ሂሮሺማ በሶስት ጨዋታዎች ርቆ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በረቂቁ 5ኛ ላይ የተቀመጠው አዲስ መጤ ኮይቺ ሞሪታ ከመክፈቻው ንቁ ሚና ተጫውቷል 50 ጨዋታዎችን በመወርወር 10 አሸንፎ 17 ኳሶችን አድኖ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች መሆን ችሏል። ኦቺያ ለከፍተኛ ገዳይ እስከ መጨረሻው ታግሏል፣ነገር ግን በያክልት አትሱያ ፉሩታ ተሸንፎ የ ንጉስ ሆነ። ዮሺሂሳ ኮማቱዛኪ ከኃይል እንደወጣ ተነግሮት ከስራው ጡረታ ወጥቷል። ሴኒቺ ሆሺኖ በጤና ምክንያት ከዳይሬክተርነቱ ተነስቶ በሞሪሚቺ ታካጊ ተተክቷል። 1 ኛ ጊዜ እንደ ዳይሬክተር ታካጊ= በ1992 ዓ.ም የዘንድሮው ሴንትራል ሊግ ብርቅዬ ውድድር ነበር ነገር ግን ሪከርዱ 60 አሸንፎ 70 ተሸንፎ ነበር ይህም ከ1980 ወዲህ በ12 አመታት ውስጥ ዝቅተኛው ነው። በዚህ አመት ከቻይና እና ከጃፓን ጋር የተገናኘው " " ( በፍሬድ ሼፒሲ የተመራው፣ በቶም ሴሌክ የተወነው ) የአሜሪካ ፊልም ተለቀቀ። ሴይ ኒሺሞቶ ነፃ ውል ሆነ ( ወደ ኦሪክስ ተላልፏል )። ታካሂሮ ኮንኖ እና ማሳዩኪ ዮኮታ ከማሳሩ ኡኖ እና ኪዮዩኪ ናጋሺማ ጋር በ2-2 ንግድ ከሎተ ተገዙ ። በ1993 ዓ.ም ሁለቱም ማሳሂሮ ያማሞቶ እና የሺንጂ ኢማናካ ድርብ ግራ -እጅ ኤሲ በ17 አሸንፎ ብዙ አሸንፏል ። ሆኖም በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ በከፍተኛ ልዩነት ወደ ሁለተኛ እና ከዚያ በታች የሮጠው ያክልት ሻምፒዮናውን በማሸነፍ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። ካዙኦ ሃያካዋ ከገባሪነት ጡረታ ወጥቷል። እንደ ወደ ግዙፉ ተላልፏል . በ1994 ዓ.ም ምንም እንኳን ከግዙፉ ጋር እስከ መካከለኛው መድረክ ድረስ ለመሪነት የተደረገ ጦርነት ቢሆንም ከነሐሴ 18 ጀምሮ ስምንት ተከታታይ ኪሳራዎች ነበሩበት እና በመስከረም ወር የሰኒቺ ሆሺኖ ስም የሞሪሚቺ ታካጊ ተተኪ እንደሆነ ተዘግቧል ፣ የስልጣን ጊዜውም በዚህ አለቀ። ሞሪሚቺ የዳይሬክተሩን መልቀቂያ ፍንጭ ገልጿል ነገር ግን ከሴፕቴምበር 20 ጀምሮ በተከታታይ 9 በማሸነፍ ከዋናው ቡድን ጋር ተሰልፏል እና በጥቅምት 10 ቀን የፍፃሜው ጨዋታ በመሪነት ሲገናኝ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። (10.8 ወሳኝ ጦርነት ) ጨዋታው 3-6 ተሸንፎ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል። በዚህ አመት አሎንዞ ፖዌል ግንባር ቀደም ተኳሽ፣ ያሱዋኪ ኦቶዮ የቤት ውስጥ ሩጫ ንጉስ እና ንጉስ ነው ፣ ማሳ ያማሞቶ ብዙ አሸናፊዎች አሉት፣ እና በምርጥ አሸንፏል። ለቡድኑ መታሰር ምላሽ፣ የሞሪሚቺ ታካጊ ኮንትራትም ተራዝሟል። ያገኘው ዮሺያኪ ካኒሙራ ፣ ከ መጥፋቱን ያወጀው (የመጀመሪያው በቹኒቺ ውስጥ መቀላቀሉን) አስታውቋል። በ1995 ዓ.ም ካለፈው ዓመት ጀምሮ ውድቀት ውስጥ ወድቋል እና ሞሪሚቺ ታካጊ በጁን 6 ከሃንሺን ጋር ከመደረጉ በፊት ዳይሬክተር ሆነው ተነሱ ። ከዚያ በኋላ ሳዳሱኬ ቶኩታኬ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ሆነ ነገር ግን በጁላይ 23 ከስራ ተባረረ እና ሁለተኛው የጦር ሰራዊት ዳይሬክተር ኢኩኦ ሺማኖ ዳይሬክተር ሆነ። በዚህ መንገድ የዳይሬክተሩ ሠራተኞች መጥፋትም ተጎድቷል፣ በ5ኛ ደረጃ ተጠናቀቀ ። ፖዌል በተከታታይ ለሁለተኛው አመት ቀዳሚው ገዳይ ነበር። ከሎተ ነፃ የንግድ ልውውጥ ከ , እና ከ 3-ለ-3 ንግድ ከካዙኪ ሂጉቺ , ዩኪናጋ ሜዳ , ሳዳሃሩ ሂራኑማ (በ 10 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመለሰ), ሂሮዩኪ ማሄሃራ , ማሳሃሩ ሺሚዙ ከሴይቡ ተገዙ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ሺንዶ ሬትሱካትሱኪ ሙራታ፣ካዙኪ ያማኖ ። 2ኛ የሆሺኖ ዳይሬክተር ዘመን በ1996 ዓ.ም እሱ አፈናቂ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም ከጃፓን ቤዝቦል ጋር በደንብ ስላልነበረው በመጨረሻው ውድቀት ውስጥ ገባ ። በሌላ በኩል ሺጌኪ ኖጉቺ በኦገስት 11 ከጋይንትስ ጋር በተደረገው ግጥሚያ ምንም አይነት አሸናፊ መሆን አልቻለም ። ዘንድሮ በናጋሺማ ጋይንት የሜካፕ ድራማ የተካሄደበት አመት ነበር ነገር ግን ግዙፎቹ አሸናፊነት አንድ ጊዜ ብቻ ሲቀረው (የግዙፉ የቀሩት ጨዋታዎች ቻይና እና ጃፓን ላይ ስለነበሩ አስማት መጠቀም አልቻሉም) ቀጠሉ ። ለማሸነፍ, እና 9 ከወሩ 24 ኛ ተከታታይ ስድስት ተከታታይ ድሎች. ጥቅምት 10 ቀን በናጎያ ስታዲየም የመጨረሻውን ይፋዊ ጨዋታ ጨምሮ ቀሪዎቹን ሶስት ጨዋታዎች ከግዙፉ ጋር ቢያሸንፍ በጥሎ ማለፍ ሁኔታ ላይ ይወድቃል እና በሶስተኛው ጨዋታ 2-5 ተሸንፎ 2ኛ አሸንፏል። በአምስት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ. በዚህ አመት የድብደባው አሰላለፍ ያማከለው ታኬሺ ያማዛኪ የቤት ውስጥ ሩጫ ንጉስ ሆነ እና ለሶስተኛ ተከታታይ አመት ከፍተኛ አሸናፊ የሆነው ፖውል ንቁ አፈፃፀም አሳይቷል እና " ጠንካራ ድራጎን ድብደባ መስመር " የሚለው ቅጽል ስም በይበልጥ የተመሰረተ ሆነ። . ሊዮ ጎሜዝ በገንዘብ ንግድ እንደ አዲስ የባዕድ አገር ሰው አገኘ ። በ1997 ዓ.ም ባለሜዳዎቹ ከጠባቡ ናጎያ ስታዲየም የተቀየረውን ሰፊውን ናጎያ ዶም መራመድ አልቻሉም እና ያለፈው አመት ጠንካራው የድራጎን የውድድር መስመር በዝምታ የታየ ሲሆን የቡድኑ ኢአርኤ ወደ 11ኛ ደረጃ በመውረድ አንደኛ ሆኖ አጠናቋል። ከ ...1992 315 ባቲንግ አማካኝ እና 31 ሆሜርስ እና ባለፈው አመት ቀርፋፋ የነበረው ሱን ዶንግ-ሪዩል 38 ያዳነ ሲሆን ድሉን አግኝቷል። በረቂቁ ውስጥ ኖሺን ካዋካሚ በ1ኛ ደረጃ እና ሂሮካዙ ኢባታ በ5ኛ ደረጃ ተመርጠዋል ። ከወቅቱ ውጪ የመከላከያ ኃይልን እና ተንቀሳቃሽነትን ለማስጠበቅ ፓውል ተሰናብቷል (ወደ ሃንሺን ተዘዋውሯል) እና እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ሊ ጆንግ-ቢም ፣ ሳምሶን ሊ ፣ ሃንሺን ወደ ያሱኪ ኦቶዮ ፣ ቴሩሂሮ ያኖ ከኮይቺ ሴኪካዋ ፣ ቴሩዮሺ ጋር 2-2 ንግድ ኩጂ እና ሎቴ ቶሹን ኪሺካዋ እና ቶኪታካ ሚናቡቺን ከሂሮሙ ኮጂማ እና ካዙኪ ሂጉቺ ጋር በሁለት ለ-ሁለት ንግድ ገዙ ። ሳዳሃሩ ሂራኑማ ወደ ስኢቡ ተዛወረ። በ1998 ዓ.ም እንደ የፒቲንግ አሰልጣኝ ተጋብዘዋል ። እስከ ጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ ድረስ የአሸናፊነት መጠኑ 50% አካባቢ ነበር ነገር ግን ከጨዋታው ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ ብቻውን እየሮጠ ያለውን ዮኮሃማ በከፍተኛ ፍጥነት አሳድዶ ነሐሴ 27 ላይ አንድ ጨዋታ ወደኋላ ቀርቷል። ሆኖም በመጨረሻው ደረጃ ዮኮሃማ ላይ 7ኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተጋብቶ 2ኛ ሆኖ አጠናቋል። ካትሱኖሪ ኪታኖ ከስራው ጡረታ ወጥቷል። ሺጌኪ ኖጉቺ በጣም ጥሩው አለው፣ ከዚህ አመት ወደ መካከለኛው ሰው የተለወጠው ኢጂ ኦቺያይ ፣ ምርጥ የመሀል ሜዳ ተጫዋች ነው ፣ እና ጀማሪ ኖሺን ካዋካሚ የአመቱ ምርጥ ሮኪን አሸንፏል፣ በ 12 ቡድን ውስጥ የመጀመሪያውን ደረጃ አግኝቷል። በረቂቁ ውስጥ ኮሱኬ ፉኩዶም አንደኛ ሲመረጥ ሂቶኪ ኢዋሴ ሁለተኛ ሆና ተመርጣለች። ከ ጠፍቷል አወጀ , የተገኘ ነበር. በ1999 ዓ.ም ከመክፈቻው 11 ተከታታይ ድሎች። ከሽጌኪ ኖጉቺ ፣ማሳ ያማሞቶ ፣ ኖሺን ካዋካሚ እና ካዙሂሮ ታኬዳ የመጀመሪያ አሰላለፍ በተጨማሪ አዲስ መጪው ሂቶኪ ኢዋሴ በ65 ጨዋታዎች ላይ ሰፍሯል እና ከሳምሶን እና ኢ ኦቺያይ ጋር ቋሚ የላይ አዘጋጅ ሆነ። የማፈን መግለጫው ጥሩ ነበር፣ እና የ12ቱን ቡድኖች የፒቸር መንግስት ፎከረ። በሌላ በኩል፣ በሰኔ ወር ዳይኢ ከዩሱኬ ቶሪጎ ጋር በነበረው ንግድ ን አግኝቷል ። ከግዙፎቹ ጋር በተደረገው የድል ፍልሚያ ዘንድሮ ብዙ ትልልቅ ድሎች የተመዘገቡ ሲሆን ከሐምሌ 2 ጀምሮ 8 ተከታታይ ድሎችን ከማግኘቱ በተጨማሪ የውድድር ዘመኑ ፍፃሜ ከመስከረም 21 ቀን ጀምሮ 8 ተከታታይ ድሎች በማሸነፍ መስከረም 21 ቀን በጂንጉ ስታዲየም 30. ከያክልት ጋር ባደረገው ጨዋታ ከ11 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እና ለአምስተኛ ጊዜ የሊጉን ሻምፒዮንነት አሸንፏል። የቡድኑን የመጀመሪያ አጋማሽ በመሪነት ሲያሸንፍ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። በጃፓን ተከታታዮች ከዳይ ጋር፣ ቹኒቺ እጅግ በጣም ጠቃሚ ነበር ፣ ነገር ግን ምንም እንኳን ኖኖቡ ካዋካሚ በመደበኛው የውድድር ዘመን ካለፈው አመት ጋር ያልተገናኘ ቢሆንም ሁለተኛውን ዙር ቢያሸንፍም ኖጉቺ ሁለት ጨዋታዎችን እና ሁለት ጨዋታዎችን እና ሴኪካዋ 2 ተሸንፏል። የሌሊት ወፍ ላይ 21 አሸንፏል፣ ፉኩዶም በ3 ተከታታይ ጨዋታዎች ከ3ኛ እስከ 5ኛ ሳይሳካለት ቀርቷል፣ ካዙኪ ኢኖው በ13 የሌሊት ወፎች 0 በመምታት ያጠናቀቀ ሲሆን በ1 አሸንፎ በ4 ተሸንፏል። ሴን ከስራው ጡረታ ወጥቷል እና ሳምሶን ወጣ ( ወደ ቦስተን ሬድ ሶክስ ተላልፏል )። ያገኘው ታይራ ሱዙኪ ከኦሪክስ በሁለት ለአንድ ንግድ ከቶሹን ኪሺካዋ እና ከሪዮ ኮኖ ጋር ። ሚናሚቡቺ ቶኪታካ ወደ ኦሪክስ ተላልፏል። የ2000 ዓ.ም በዮኮሃማ ላይ በተደረገው ግጥሚያ ምንም ውጤት አላስገኘም 7. ኤፕሪል , እሱም ከተከፈተ በኋላ ብዙም ሳይቆይ, እና ወቅቱን የጠበቀ 14 አሸንፏል, በጣም ብዙ አሸንፏል. በመጀመሪያዎቹ ደረጃዎች, ፒቾቹ ከትዕዛዝ ውጪ ነበሩ እና ዲንጎ 5 ኛ የግራ መስመር ተጫዋች ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ዘግይቷል, ነገር ግን በግንቦት ወር 10 ተከታታይ ድሎችን አስመዝግቧል. ነገርግን ኳሶችም ሆኑ መምታት ያለፈው አመት አይመስሉም ነበር በተለይ ጋይንትስ ጋር በተደረገው ጨዋታ 9 አሸንፎ 18 ሽንፈትን አስተናግዷል። በሴፕቴምበር 24 ላይ ከጃይንቶች ጋር በቶኪዮ ዶም በተደረገው የመጨረሻ ግጥሚያ ኤዲ ጋርርድ 4-0 በሆነ ውጤት በመጨረሻው ዙር መሪነቱን ያስቆጠረው ከሳቶሺ ኢቶ ጋር የአቻ ውጤት አስመዝግቧል። በቶሞሂሮ ኒዮካ 4-5 ተሸንፎ አሸናፊው ተወስኖ 2ኛ ወጥቷል። ጎሜዝ ተወ። እንደ አዲስ የውጭ አገር ሰዎች ቲም ኡንሮይ ፣ ኦዚ ቲሞንስ ፣ ኬንጂሮ ካዋሳኪ ከያክልት ያወጀው እና ማኮቶ ኪቶ ከሂሮሺማ ከያሱሺ ሹሩታ ጋር በተደረገ ንግድ ። ከሃንሺን የወጣው ያሱዋኪ ኦቶዮ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመለሰ። ልክ በሚያዝያ ወር ከተከፈተ በኋላ ቶሺዮ ሃሩ ከዮኮሃማ ከ እና ዮጂ ያማዳ ጋር በሁለት ለአንድ የንግድ ልውውጥ ተገኘ ። በሚያዝያ ወር ማሳሂኮ ሃራዳ በገንዘብ ንግድ ወደ ኒፖን-ሃም ተላልፏል። ባለፈው አመት ኤፕሪል 21 እረፍት የወጣው ጎሜዝ ተመለሰ። በግንቦት ወር ዳይሱኬ ማሱዳ በገንዘብ ንግድ ወደ ተዛወረ። ሊ ጆንግ ቡም (ወደ ኪያ ነብር ተመለሰ) በግንቦት ወር እና አን ሎ በኦገስት 2 ወጣ። በመጥፎ ሁኔታ ምክንያት ከ 1997 ጀምሮ በ 4 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የ ክፍል እና ከ 1995 ጀምሮ በ 6 ዓመታት ውስጥ 5 ኛ ደረጃ ተረጋግጧል. ሴኒቺ ሆሺኖ በጤና ምክንያት ከዳይሬክተሩ ጡረታ ወጥቷል ፣ እና ሂሳሺ ያማዳ ፣ ዋና እና ፒቸር አሰልጣኝ ፣ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ከ ሌላ ከተመረጠው ካዙሂሮ ያማውቺ እንደ ዳይሬክተር ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። እንደ ወደ ጃይንት ተላልፏል. ቲሞንስ ቡድኑን ለቅቆ ወጣ፣ እና ካዙሂሮ ታኬዳ እና ታይራ ሱዙኪ ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ (ታኬዳ ወደ ጃይንትስ እና ሱዙኪ ታይራ ወደ ዳይኢ ተዛወረ)። ስኮት ብሬትን እንደ አዲስ የውጪ ዜጋ ተቀበለ ፣ ካዙሂሮ ሂራማሱ ኤፍኤ ወደ ግዙፉ ላዛወረው ማኤዳ እና ሞቶኖቡ ታኒሺጌ ከዮኮሃማ ኤፍኤ አውጇል ። በገንዘብ ንግድ ወደ ዮኮሃማ ተላልፏል። የያማዳ ዘመን በሰኔ ወር የኩባ ውድ ሀብት ተብሎ የሚጠራው ኦማር ሊናሬስ እና ማርቲን ቫርጋስ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ተቀበሉ ። በኦገስት 1 በተደረገው የጋይንት ግጥሚያ ኖኖቡ ካዋካሚ የማይመታ እና የማይሮጥ አግኝቷል ። ቡድኑ ከጋይንት ጋር ባደረገው 9 ተከታታይ ጨዋታዎች ተሸንፎ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። ኮሱኬ ፉኩዶም የ ን የሶስትዮሽ ዘውድ አግዶ ከፍተኛ ገዳይ ሆነ። ያሱዋኪ ኦቶዮ፣ ጎሜዝ እና ቡንች ከስራ ጡረታ ወጥተዋል፣ ቴሩዮሺ ኩጂ በነፃ ኮንትራት ቡድኑን ለቋል (ወደ ሃንሺን ተዘዋውሯል) እና ብሬት ተሰናብቷል። ታዳሃሩ ሳካይ (በ 8 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመለሰው) ከቶሺዮ ሃሩ ከሎተ ፣ ከሃንሺን የተባረረው ማርክ ቫልዴስ ፣ ኢቫን ክሩዝ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ እና ማሳፉሚ ሂራይ ከኦሪክስ ከ ጋር የንግድ ልውውጥ አድርጓል ። ኢኩሂሮ ሱዙኪ በገንዘብ ንግድ ወደ ተዛወረ። በ2003 ዓ.ም አሌክስ ኦቾአ ከሎስ አንጀለስ መላእክት ወደ ጃፓን ከኬቨን ሚለር ይልቅ ወደ ጃፓን መጣ , እሱም በድንገት ሀሳቡን ቀይሮ ( የኬቨን ሚለር ችግር ) እና ቦስተን ሬድ ሶክስን ተቀላቅሏል, ምንም እንኳን አንድ ጊዜ ቡድኑን ለመቀላቀል ውል ቢፈራረም . በማርች 20 ከ ጋር ነፃ ውል የሆነው አኪፉሚ ኦትሱካ አገኘ ። የመክፈቻ ካርዱን ከግዙፉ ጋር ካሸነፈ በኋላ ከዚያ በኋላ በጥሩ ሁኔታ እየሰራ ነበር እና ከመክፈቻው በኋላ ለአንድ ወር ያህል በመሪነት እየሮጠ ነበር ፣ ግን ከግንቦት በኋላ ፣ ቆመ እና ሃንሺን ብቻውን እንዲሮጥ ፈቀደ ። የቡድኑ ከፍተኛ ድሎች ማሳሺ ሂራይ (12 አሸንፈዋል) እና ኖሺን ካዋካሚ እና ኬንታ አሳኩራ በጉዳት ምክንያት ሲወጡ ዙሩን የጠበቀው ማሳሺ ያማሞቶ ብቻ ነው። ካዙዮሺ ታትሱናሚ በጁላይ 5 በቶኪዮ ዶም ከግዙፉ ጋር በተደረገው ጨዋታ በቡድኑ ታሪክ ውስጥ በአጠቃላይ 2000 ስኬቶችን አስመዝግቧል። በሌላ በኩል፣ በጁላይ 22 ከመሪዎቹ ጋር ጠብ የነበረው ጋርራርድ ቡድኑን ለቅቆ ወጣ ( በዚያው ወር በ28ኛው ቀን ወደ ዮኮሃማ በማወዛወዝ ማስታወቂያ ተላልፏል)። በድብድብ አሰላለፍ ውስጥ 4ተኛው ድብደባ ፈሳሽ ስለነበረ ሊስተካከል አልቻለም እና በሴፕቴምበር 9 ቀን በ 5 ተኛ ደረጃ ላይ ቀርፋፋ በሆነበት ወቅት ዳይሬክተር ያማዳ እረፍት ወሰደ (ከስራ መባረር) እና ዋና እና የቡድኑ አሰልጣኝ ኪዮሱኬ ሳሳኪ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ሆነዋል ። የሩዝ መስክ. ክሩዝ ሴፕቴምበር 10 ላይ ወጥቷል። ሳሳኪ በተጠባባቂ ስራ አስኪያጅነት ከተረከቡ በኋላ 14 አሸንፈው 5 ተሸንፈው 1 አቻ ወጥተው ጥሩ ሪከርድ ቢኖራቸውም በመጨረሻ ግን ሻምፒዮናውን ያሸነፈውን ሃንሺን አሸንፎ ቢያሸንፍም በ14.5 ጨዋታዎች ዘግይቶ 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። ሂሮሚትሱ ኦቺያ በዳይሬክተርነት ስራውን ተረከበ። ግዙፉን ትቶ የሄደው ማሳሂሮ ካዋይ ፣ ከዮኮሃማ የተባረረው ዶሚንጎ ጉዝማን እና ማሳያ ቱሱይ ከሂሮሺማ የተባረረው ። ከሂሮሺማ ጋር በተደረገው የመክፈቻ ጨዋታ ወደ ኤፍኤ ከተዘዋወረ በኋላ ለሶስት አመታት ያህል በመጀመሪያው ጦር ሰራዊት ውስጥ ያልሰለጠነው ኬንጂሮ ካዋሳኪ ጀምሯል። በሁለተኛው ዙር መካከል 5 ግቦችን ከተሸነፈ በኋላ ቡድኑ ከኋላ የመጣበትን ድል አሸንፏል። በመክፈቻው ላይ ሶስት ተከታታይ ድሎችን በማሸነፍ ኤፕሪል 50 በመቶ በማሸነፍ ጨርሷል፡ ግንቦት 11 ግን በአራት አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ታች ወረደ ። ይሁን እንጂ ከዓመቱ አጋማሽ በኋላ አገገመ እና በ 26 ኛው ላይ ወደ ላይ ከፍ ብሏል . በሰኔ ወር ከግዙፎቹ ጋር ለመሪነት ታግሏል እና ከ20ኛው ተከታታይ 7 ድሎች ጋር መሪነቱን ከጨረሰ በኋላ መሪነቱን ሳይተው የተረጋጋ ትግል አሳይቷል እና በጥቅምት 1 ቀን የ 3 ኛ ደረጃ አስማት ኢላማ የሆነው ያክልት ነበር ። ተሸንፏል ከ 1999 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ሻምፒዮንነት በአምስት ዓመታት ውስጥ አሳክቷል. ምንም እንኳን በግዙፉ እና በያክልት ቢሸነፉም ከሌሎች ቡድኖች ጋር ግን ትልቅ አሸንፈዋል። የአሪባ ጥምረት የ 3.86 ቡድን እና የከፍተኛ 12 ቡድኖች ሹመት ያለው እና ከተመሳሳይ ቡድን 6 ሰዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የወርቅ ጓንት ሽልማት በማሸነፍ የሊግ ሪከርዱን አሳይቷል ። ጊዜ በሊጉ 45 ድክመቶችን በመከላከል የሊጉን ዝቅተኛውን የሜዳውን ሩጫ እና የቡድኑን የውድድር ዘመን አማካይ እና ነጥብ በመሸፈን በሊጉ 5ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በጃፓን ተከታታይ ጨዋታ ከሴይቡ ጋር ተጫውቶ ሁለት ጊዜ ተሸንፎ 3 አሸንፎ 4 ተሸንፏል። በረቂቁ ውስጥ ኬኒቺ ናካታ እና ሌሎች ፈጣን ኃይል ሊሆኑ የሚችሉ አዳዲስ መጤዎችን አግኝቷል ። ሊናሬስ ከኃይል እንደወጣ ማስታወቂያ ደረሰው, ከዚያም ከስራው ጡረታ ወጥቷል, እና ቫርጋስ ነፃ ውል ሆነ. ማሳኡሚ ሺሚዙ ከ ዮኮሃማ ከ እና ከሎተ ጋር በንግድ ላይያግኙ ቡድኑ ከተከፈተ በኋላ ለሁለት ተከታታይ የስንብት ድሎች በማሸነፍ ጥሩ አጀማመር ቢያደርግም ዘንድሮ በተጀመረው የኢንተር ሊግ ጨዋታ 15 አሸንፎ 21 ሽንፈትን አስተናግዶ ለመታገል ተገዷል።ምክንያቱም የድራጎን ፍልሚያ ተብሎ ተሳለቀበት ። 3ኛ ደረጃ ላይ ወደቀ ። በተለይም ከዚህ የውድድር ዘመን ጀምሮ አዲስ ወደ ፓስፊክ ሊግ የገቡት የቶሆኩ ራኩተን ወርቃማ ንስሮች በመጀመሪያዎቹ ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች (ናጎያ ዶም ፣ ሜይ 24-26) ለሶስት ተከታታይ ሽንፈቶች ደርሰው ቡድኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶስት ተከታታይ ድሎችን አሸንፏል። በቡድኑ ታሪክ ውስጥ ጊዜ.. ከማቅረብ በተጨማሪ , በሴፓ ቡድን ውስጥ የተሸነፈው ብቸኛው 11 ቡድን ነበር . በኢንተርሊግ ጨዋታ ውስጥ ባለው ውድቀት ምክንያት መሪው ለሃንሺን ተሰጥቷል። በሁለተኛው አጋማሽ 11 ተከታታይ ድሎችን በማሸነፍ በሁለተኛው አጋማሽ ፅናት ያሳየ ሲሆን ከመሪው ሀንሺን ጋር ሁለት ጊዜ በ0.5 ጨዋታዎች ቢጠጋም በተከታታይ ባያሸንፍም በመጨረሻ በ10 ጨዋታዎች 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። ከሻምፒዮኑ ሃንሺን ጀርባ ተጠናቀቀ። ሂቶኪ ኢዋሴ የጃፓንን ሪከርድ በመስበር ካዙሂሮ ሳሳኪ በውድድር አመቱ 46ኛ አዳነን አድርጎታል። ታካዩኪ ኦኒሺ በገንዘብ ንግድ ወደ ግዙፉ ተላልፏል ። ሺጌኪ ኖጉቺ እንደ ኤፍኤ ወደ ጃይንት ተላልፏል። ዮሺኖሪ ዩዳ፣ ከኒፖን -ሃም ጋር ነፃ ውል የሆነው ፣ እንደ ካሳ፣ ወደ ጃይንት ኤፍኤ በ2006 ዓ.ም ከሰኔ አጋማሽ ጀምሮ በ"" ውስጥ ሊጉን እየመራ ሲሆን የፒቲንግ ሰራተኞች፣ መከላከያ እና የድብደባ ሰራተኞች በሚገባ የተሳሰሩ ናቸው። በሌላ በኩል፣ በጁን 6፣ ሂሮሺ ናራሃራ ከኒፖን-ሃም በገንዘብ ንግድ ተገዛ። በኦገስት 12 በሃንሺን ግጥሚያ (ናጎያ ዶም) አሸንፏል እና በቡድኑ ታሪክ ውስጥ በጣም ፈጣን በሆነ ጊዜ አስማታዊ ቁጥር አብራ ። በሴፕቴምበር 16 ከሃንሺን ነብር ጋር በተደረገው ግጥሚያ ማሳ ያማሞቶ በታሪክ ውስጥ እጅግ አንጋፋውን ምንም ተጫዋች አስመዝግቧል ። በውድድር ዘመኑ መገባደጃ ላይ በሃንሺን ቢባረርም መሪነቱን አሳልፎ አልሰጠም እና ከ2004 ጀምሮ በጥቅምት 10 ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የማዕከላዊ ሊግ ሻምፒዮንነትን አሸንፏል። በማዕከላዊ ሊግ አምስት ቡድኖችን በማሸነፍ "ሙሉ ድል" ነበር። ኖሺን ካዋካሚ ብዙ ድሎች፣ ብዙ ኳሶች ፣ ሂቶኪ ኢዋሴ ብዙ አዳኝ ነበረው ፣ ኮሱኬ ፉኩዶም ከፍተኛ ገዳይ እና ኤምቪፒ ነበር፣ እና ዉድስ የቤት አሂድ ንጉስ እና ንጉስ ነበር። ይሁን እንጂ በጃፓን ተከታታይ ሆካይዶ ኒፖን-ሃም ተዋጊዎች ላይ በሁሉም ተከታታይ ጨዋታዎች ቁጥር 1 እና 2 የተጫወተው የአሪባ ድብልቆች በ 38 የሌሊት ወፎች 5 ድሎችን አግኝቷል (ቁጥር 1 2 አግኝቷል). 18 በሌሊት ወፍ፣ ቁጥር 2 ኢባታ ከ20 የሌሊት ወፍ 3ቱን አግኝቷል) እና በጣም ጥሩ ቅርፅ አለው። የቤት ሩጫ እና አርእስቶችን ማሸነፍ የነበረበት ዉድስ ምንም አይነት የቤት ሩጫ ወይም ማግኘት አልቻለም እና በ1 አሸንፎ በ4 ሽንፈቶች ተወግዷል። በጥቅምት 26 በሳፖሮ ዶም በተካሄደው አምስተኛው ዙር መጨረሻ ላይ ማሳሂሮ ካዋይ እና ሂሮሺ ናራሃራ ከስራ ገበታቸው ጡረታ ወጥተዋል እና አሌክስ ነፃ ኮንትራት ሆነ (ወደ ሂሮሺማ ተዛወረ)። እንደ አዲስ የውጭ ዜጋለኤንሪኬ ራሚሬዝ ፣ ራፋኤል ክሩዝ እና ኦሪክስ በተመሳሳይ ጊዜ ሊ ቢዩንኬይ ፣ ጆ ቫለንቲን ፣ ሳንቲያጎ ራሚሬዝ እና ፍራንክሊን ግላዜስኪን ሲገዙ ከኖሪሂሮ ናክሙራ ጋር የስልጠና ውል ፈርሟል ። የ ተዋወቀው ከተከታዩ አመት ጀምሮ ቹኒቺ " የሊግ ሻምፒዮና = የጃፓን ተከታታይ እድገት ያሳለፈ የመጨረሻው የማዕከላዊ ሊግ አሸናፊ ቡድን " ሆነ ። በ2007 ዓ.ም ማርች 3 ላይ ኖሪሂሮ ናካሙራ ወደ ቁጥጥር ተጫዋችነት ከፍ ብሏል። ባለፈው አመት ኤምቪፒ የነበረው ኮሱኬ ፉኩዶሜ ተጎድቶ በውድድር ዘመኑ ከፊት ለቆ ወጣ, ነገር ግን ባለፈው አመት መደበኛ ተጫዋች የሆነው ማሳሂኮ ሞሪኖ ጉድጓዱን ለመሙላት በድብደባ ላይ ተጨማሪ እድገት አሳይቷል. በሌላ በኩል, ቫለንታይን በጁን 8 (ወደ ሎንግ ደሴት ዳክዬዎች ተላልፏል ), ስለዚህ ክሩዝ በ 27 ኛው ቀን ወደ ቁጥጥር ተጫዋችነት ከፍ ብሏል. ሆኖም ግን, በነሀሴ 17, እንደ ማቋረጡ ታወቀ (ወደ ተላልፏል ). በኖሺን ካዋካሚ፣ ኬንታ አሳኩራ እና ኬኒቺ ናካታ የሚመሩ የማዞሪያ ማሰሮዎች በቴሌቭዥን ስታፍ ውስጥ ንቁ ሚና ተጫውተዋል፣ እና ሁልጊዜም ከፍተኛውን ደረጃ ይዘው ይቆዩ ነበር።በ2ኛ ደረጃ ጨርሰዋል። በሴንትራል ሊግ የመጀመርያው የጥሎ ማለፍ ውድድር በሚካሄደው የማጠቃለያ ውድድር በመጀመሪያ ደረጃ ከሀንሺን ጋር ተጫውቶ በመጀመሪያ ደረጃ 3ኛ ወጥቶ ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎችን አሸንፏል። በድምሩ 5 ተከታታይ ድሎች በጃፓን ተከታታይ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት ለመሳተፍ ወሰነ ይህም በቡድኑ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። በጃፓን ተከታታዮች ለሁለተኛ ተከታታይ አመት ከኒፖን-ሃም ጋር ተጫውቷል በአምስተኛው ዙር ዳይሱኬ ያማይ እና ሂቶኪ ኢዋሴ ፍፁም የሆነ ጨዋታ አድርገዋል 4 አሸንፎ 1 ተሸንፎ ኒፖን-ሃም ያለፈውን አመት ተበቀለ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በ 53 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በጃፓን ሁለተኛውን ቁጥር አንድ አስመዝግቧል . በእስያ ተከታታይ የመጀመሪያ ግጥሚያ ላይ የኮሪያ ተወካይበ ተሸንፈው በማጣሪያው 2ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው ወደ ፍጻሜው አልፈዋል ነገርግን በማጣሪያው 1ኛ በማሸነፍ ሻምፒዮናውን በማሸነፍ የጃፓን ቡድን ሆኖ ለሶስተኛ ተከታታይ አመት የእስያ ሻምፒዮን ሆነ። ሂሮዩኪ ዋታናቤ እና ዴኒ ከኃይል ውጪ መሆናቸውን ማሳወቂያ ደረሳቸው እና ሁለቱም ከዚያ በኋላ ጡረታ ወጡ እና ሁለቱም ኢ ራሚሬዝ እና ኤስ . 2009) ኮሱኬ ፉኩዶም እንደ ኤፍኤ ወደ ቺካጎ ኩብ ተላልፏል። ኤፍኤ ከሴይቡ ያወጀው ካዙሂሮ ዋዳ ቶማስ ዴ ላ ሮዛን እና ማክሲሞ ኔልሰንን እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ገዛ ። ለተቀላቀለው ዋዳ እንደ ማካካሻ ወደ ሴይቡ ተዛወረ ። 2008 ዓ.ም ኦቺያይ እንዲህ ሲል ተናግሯል፣ "የቋሚ ሜዳ ተጫዋቾች (አራኪ፣ ኢባታ፣ ዋዳ፣ ዉድስ፣ ሞሪኖ፣ ኖሪ ናካሙራ፣ ባይንግ-ኪ ሊ እና ታኒሺጌ) ተወስነዋል። በሹመቱ መጀመሪያ ላይ የ1ኛ እና 2ኛ ጦር ሰራዊት ክፈፎች ቀርተው በቡድኑ ውስጥ የነበረው ፉክክር እንደተቀሰቀሰ ግምት ውስጥ በማስገባት ፖሊሲው በከፍተኛ ሁኔታ ተቀይሯል ነገር ግን በግንቦት 14 ከቶኪዮ ያክልት ጋር በተደረገው ጨዋታ ሞሪኖ የግራ ጥጃ ጡንቻ እንባ አስከትሏል። ከታኖ በተጨማሪ በሰኔ ወር ሊ ባይንግኬይ እና ኢባታ፣ ሞሪኖ እና አራኪ በቤጂንግ ኦሊምፒክ በነሀሴ ወር እና መደበኛ ተጨዋቾች አንድ በአንድ ለቀው ወጡ። ከሪዮሱኬ ሂራታ ሌላ ምንም የሚካካስ ወጣት አልታየም፣ 535 ነጥብ እና 111 ድርብ ጨዋታዎች በሴንትራል ሊግ መጥፎዎቹ ነበሩ፣ እና የቡድኑ የነጥብ ክልል የባቲንግ አማካኝ እና የቡድን ምት አማካኝ (ሁለቱም 20%፣ 5 ደቂቃዎች፣ 3 ደቂቃዎች) ለ 12 ቡድኖች በጣም መጥፎዎቹ ነበሩ. ነገር ግን ፣ ሰኔ 16፣ ማሳኪ ኮይኬ ከዮኮሃማ ከዩያ ኢሺ ጋር በሚደረግ ንግድ ተገዛ። እንዲሁም በፒቲንግ አንፃር ባለፈው አመት ንቁ ተሳትፎ የነበረው ናካታ (14 አሸነፈ) ተጎድቶ ቀርፋፋ፣ አሳኩራ (12 አሸነፈ) በሐምሌ ወር በቀኝ እጁ ላይ የደም ዝውውር ችግር ፈጠረ እና ካዋካሚ (12 አሸነፈ) ግራ ገባ። በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለመሳተፍ እና ከዚያ በኋላ ለመስተካከል ረጅም ጊዜ የፈጀ ሲሆን በአጠቃላይ 3 ሰዎች 19 አሸንፈዋል። ያማይም ተጎድቶ በሁለት ጨዋታዎች ወደ ሜዳ ገብቷል። ክሩዝ በጁላይ 11 ተወግዷል። ካዙኪ ዮሺሚ እንደ ጀማሪ ፒችለር እና መካከለኛው ፕላስተር ሙሉ ሽክርክር አድርጓል፣ እና በሁለተኛው አመት ውስጥ የነበረው አኪኖቡ ሺሚዙ በሁለተኛው ።አጋማሽ በተጨማሪም የሽምግልና አሸናፊው ንድፍ ለአንድ አመት አልተስተካከለም, እና ዋናው ጽንሰ-ሐሳብ ለመከለስ ተገደደ, እና ዮሺሂሮ ሱዙኪ , አዲስ የላይኛው ክፍል እቅድ ሲያወጣ, 8 ብቻ ከጣለ በኋላ በቀኝ እጁ ላይ የጭንቀት ስብራት ገጥሞታል. ጨዋታዎች ከመክፈቻው ጀምሮ ወቅቱ ተስፋ አስቆራጭ ነበር ከዚህ ጀምሮ አንጋፋው ሂራይ በ37 ጨዋታዎች 5.14 በሆነ ውጤት በማሽቆልቆል ወድቋል። 54 ጨዋታዎችበ 44 ጨዋታዎች ውስጥ የተጫወቱት ሳቶፉሚ ታካሃሺ እና ታኩያ አሳኦ ሸፍነውታል, ነገር ግን የተጠናከረው ኢዋሴ ብቻ ነበር. እንደውም ባለፈው አመት ከ5 በላይ ፒከርን የተጠቀሙ ጨዋታዎች 30 አሸንፈው 16 ተሸንፈው 1 አቻ ወጥተው 16 አሸንፈው 22 ተሸንፈው 5 አቻ ተለያይተዋል። ዮሺኖሪ ዩዳ በሴፕቴምበር 27 በናጎያ ዶም ከተካሄደው የጡረታ ግጥሚያ በኋላ ከስራ ጡረታ ወጥቷል። በመጨረሻው ተከታታይ የመጀመርያ ደረጃ ከሀንሺን ነብሮች ጋር በ2 ጊዜ እና በ1 ሽንፈት ከሀንሺን ነብሮች ጋር በቅርበት ባደረገው ጦርነት አሸንፏል ነገርግን በ2ኛ ደረጃ በደካማ ጥቃት እና ደካማ የፒችንግ ሰራተኞች (በተለይም የእርዳታ ቡድን) በመሸነፉ ተሸንፏል። ጋይንትስ 1 አሸንፎ 3 ተሸንፎ 1 አቻ ወጥቷል።ለሶስተኛ ተከታታይ አመት ወደ ጃፓን ሲሪዝም አላለፈም። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 4፣ ማሳሩ ያማሞቶ በ42 ዓመት ከ11 ወር ዕድሜው በአጠቃላይ 200 ድሎችን በማስመዝገብ የታሪክ አንጋፋ ተጫዋች ሆነ ። ጁኒቺ ካዋሃራ ፣ የነበረው፣ የመቀላቀል ፈተናውን አልፏል። ዉድስ ነፃ አውጪ ሆነ። ከኒፖን-ሃም ጋር ነፃ ውል የሆነው ኬይጂ ኮያማ ቶኒ ብላንኮን እና ኔልሰን ፓያኖን እንደ አዲስ የውጪ ዜጋ አግኝቷል ። ኖሪሂሮ ናካሙራ ወደ ራኩተን እና ኖሺን ካዋካሚ ወደ አትላንታ ተላልፏል ። ከድራጎኖች ውስጥ አራት ተጫዋቾች ለአለም ቤዝቦል ክላሲክ የጃፓን ብሄራዊ ቡድን እጩ ሆነው ተመርጠዋል ነገርግን ሁሉም ውድቅ ማድረጋቸው አነጋጋሪ ርዕስ ሆነ። ምንም እንኳን በመጀመሪያዎቹ ደረጃዎች ቀርፋፋ ቢሆንም፣ ከውድድር ፍልሚያው ዙሪያ ተያይዟል፣ እና በአንድ ወቅት ከመሪ ግዙፉ ጋር ያለውን የጨዋታ ልዩነት ወደ 1.5 ማጥበብ ችሏል። ሆኖም በግዙፉ ላይ የደረሰው ትልቅ ሽንፈት 8 አሸንፎ 16 ሽንፈትን አስተናግዶ እስከ ፍጻሜው ድረስ ተስተውሏል በመጨረሻም 12 ጨዋታዎችን ከመሪው ኃያል ርቆ 2ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በመጀመርያው የፍፃሜ ውድድር ከያክልት ጋር በ3ኛ ደረጃ የመጀመሪያውን ጨዋታ አሸንፎ 2 አሸንፎ 1 ሽንፈትን አስተናግዶ በሁለተኛ ደረጃ ግን ጋይንት ላይ የመጀመሪያውን ጨዋታ ካሸነፈ በኋላ በተከታታይ 3 ጨዋታዎችን ተሸንፏል። እና 1 አሸንፎ 4 ተሸንፎ ተሸንፏል። አዲሱ የውጭ ሀገር ሰው ብላንኮ እንደ የቤት ውስጥ ሩጫ ንጉስ እና እንደ ንጉስ ድንቅ አፈፃፀም አሳይቷል, እና ባለፈው አመት ቀርፋፋ የነበረው ካዙዮሺ ታትሱናሚ እንደ ቆንጥጦ በመምታት ጥሩ ውጤት አስገኝቷል. ከካዋካሚ ዝውውር ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የመነሻ ገንዳዎች ውስጥ ያሉት ቀዳዳዎች በዮሺሚ እና በቼን ዌይን ተሞልተው ነበር ፣ በ16 አሸናፊዎች እና በምርጥ በ 1.51 አሸንፏል፣ እና ዩታ ካዋይ አዲስ ነበር። የቡድኑ አባል 11 ተከታታይ ድሎች የመክፈቻ ሪከርድ አስመዝግቧል። ካዙዮሺ ታቱናሚ፣ ካዙኪ ኢኖ እና ዴላ ሮሳ ጡረታ ወጥተዋል። በእለቱ ባይንግ ሊ እንደ መሻር ተገለጸ፣ እና አቱሺ ናካዛቶ እና ፓያኖ ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ (ናካዛቶ ወደ ግዙፉ እና ፓያኖ ወደ ካንሳስ ከተማ ሮያልስ ተላልፏል )። በተመሳሳይ ጊዜ ኤድዋርድ ቫልደስን እና ዲዮኒስ ሴሳርን እንደ አዲስ የውጭ ሀገር ዜጋ ከገዛ በኋላ ከፎራኩዊን ሳንታማሪያ እና ካንዲዶ ኢየሱስ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። ሰኔ 25፣ ከማሳሚ ሺሚዙ ጋር በተደረገ ንግድ ኮጂ ሚሴ ከ ተገኘ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን ሳንታማሪያ ነፃ ውል ሆነ። የቡድን ድብደባ አማካኝ እና የቡድን ነጥብ (539 ነጥብ) ከ12 ቡድኖች 11ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ግን የቡድን ኢአርኤ 3.29 ፣ቡድን 43 ያዳነበት ፣ቡድን 113 ይይዛል እና የቡድን 135 ነጥብ ይይዛል። ሁሉም 12. የቡድኑ ምርጥ ነበር . በተለይም ያማይ፣ ናካታ እና ቼን ከጁላይ 16 እስከ 18 ጀምረው የመዝጋት ድሎችንም በቅደም ተከተል አስመዝግበዋል።ከዚያ በኋላ አድኗልአሳኦ እና በ20ኛው ኔልሰን-ሺሚዙ-ታካሃሺ-አሳኦ-ካዋራ። -ኢዋሴ-ሂራይ ዘግቷል፣ይህም ተጨማሪ 11ኛ ድል እና በተከታታይ 5 ጨዋታዎችን አስመዘገበ ። ኒፖን-ሃም የነጥብ ሪከርድን አስመዝግቧል። አምስት ተከታታይ መዘጋት አሸነፈ)። እንዲሁም በሜዳው ጨዋታዎች 53 አሸንፎ በ18 ተሸንፎ በ1 አቻ ውጤት ከፍተኛ ጥንካሬ አሳይቷል ። በ ግጥሚያ 9 ተከታታይ ድሎች በናጎያ ዶሜ (በ 3 አሸንፈዋል እና 1 ሽንፈት) እና በሃንሺን ነብር በ10 ድሎች እና 2 ሽንፈቶች ጨምሮ 10 ድሎች እና 2 ሽንፈቶች አሸንፏል።የመንገዱ ጨዋታ 26 ነበር አሸንፎ 44 ተሸንፏል ምንም እንኳን ልዩነቱ በ2 ዲቪዚዮን የሰላ ቢሆንም ያክልት ብቸኛው ነበር። ዓመቱን ሙሉ የጅማሬ ጀማሪዎች ሁኔታ ደካማ መሆን እና ኔልሰን በመጀመርያ ደረጃዎች መታሰራቸው እና ዋና ሜዳው ኢባታ ከውድድር ዘመኑ አጋማሽ የረዥም ጊዜ ማግለሉ ምክንያት ነው። ምንም እንኳን ከኋላ ቢሆኑም እንደ አሳኦ እና ታካሃሺ ያሉት የአማካይ ተጨዋቾች ስኬት፣ ዋዳ እና ሞሪኖ ቡድኑን ሲመሩ፣ እንደ ናኦሚቺ ዶጋሚ ያሉ ወጣቶችም መበራከት በኢባታ ምትክ መደበኛ ሆነዋል ። እኔ ከ መያዝ-እስከ አሳይቷል. ኦክቶበር 1፣ አሸናፊው እንደ 1፣ ቡድኑ ምንም ግጥሚያ አልነበረውም፣ ነገር ግን የማጂክ ኢላማው ሀንሺን በሂሮሺማ ተሸንፏል።ቆመ። በተጨማሪም ጄ ሊግ ናጎያ ግራምፐስ ስምንተኛ በዚህ አመት ለመጀመሪያ ጊዜ የጄ 1 ሊግን አሸንፏል ፣ እና በናጎያ ከተማ የሚገኘው ቡድን በሁለቱም የፕሮፌሽናል ቤዝቦል እና በጄ ሊግ ሻምፒዮናውን በማሸነፍ ጓጉቷል። 37 የቤት ሩጫዎችን ያሸነፈው ካዙሂሮ ዋዳ፣ በሙያው ከፍተኛ ቁጥር ያለው፣ አሸንፏል። በመጨረሻው ተከታታይ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ከ 3 ኛ ደረጃ ግዙፍ ጋር ተዋግቷል እና ከ 2007 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በጃፓን ተከታታይ ውስጥ ለመሳተፍ ወሰነ በ 4 ድሎች እና 1 ሽንፈት ። ከቺባ ሎተ ማሪንስ ጋር በ 6ኛው ዙር (15 ጊዜ ተራዝሟል፣ በ5 ሰአት ከ43 ደቂቃ መጨረሻ ላይ ተስሏል፣ ይህም በተከታታይ ታሪክ ውስጥ ረጅሙ ጨዋታ ነው፣ ​​16 ቀሪ መሠረቶች በጃፓን ተከታታይ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛው ነው) በ7ኛው ዙር 2 ተከታታይ ጨዋታዎች ተራዝመዋል ምንም እንኳን የተቃረበ ጨዋታ ቢሆንም 21 ተከታታይ ጨዋታዎችን መያዝ ችሏል በመጨረሻም 47 ነጥብ ይዞ 59 ነጥብ በመያዝ በጃፓን አዲስ ሪከርዶችን አስመዝግቧል። 6ኛው እና 7ተኛው ዙር ሲሆን 2 አሸንፎ በ4 ተሸንፎ እና 1 አቻ ወጥቷል። በዮኮሃማ ነፃ ውል ሆነታካሂሮ ሳኪ እና አዲስ የውጭ ዜጎች ጆኤል ጉዝማን ፣ ፌሊክስ ካራስኮ እና አንጄቤርቶ ሶቶ ። በኢንተርሊግ ጨዋታ በሴንትራል ሊግ ብቸኛው አሸናፊ ቡድን ነበር እና ጥሩ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ እንደ ሊጉ ግንባር ቀደም ሆነው ነበር ነገር ግን ዋነኞቹ ተጫዋቾች እንደ ቶሺፉሚ ታካሃሺ ፣ ኬኒቺ ናካታ ፣ ማሳ ያማሞቶ ፣ ብላንኮ ፣ ሞቶኖቡ ታኒሺጌ ፣ ሂሮካዙ ኢባታ ፣ወዘተ በተጨማሪም በተዋሃደው ኳስ ተፅእኖ የተነሳ ባለፈው አመት ኤምቪፒ ካዙሂሮ ዋዳ ላይ ያተኮረው የድብደባ ቡድን መጥፎ ሁኔታ ላይ ነበር እና በሐምሌ ወር ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ቆሟል። ኦገስት 3 ቀን ያዕቆብ ከመሪው በ10 ጨዋታዎች ጀርባ ሲሆን በ10ኛው ደግሞ በ6 እዳ 5ኛ ደረጃ ላይ ወድቋል ነገርግን ከሊጉ ከፍተኛ ፓይለሮች ስራ በተጨማሪ ሶቶ ከደላላነት ወደ ጀማሪ ፓይለር ተለወጠ። ንቁ ሚና ተጫውቷል።ከዚያም ከግዙፎቹ ሃንሺን እና ሂሮሺማ ጋር ለሁለተኛ ደረጃ የሚደረገው ጦርነት ቆመ እና በመስከረም ወር የታኒሺጌ፣ ብላንኮ እና ኢባታ መመለስ እና እንደ ዮሄ ኦሺማ እና ርዮሱኬ ሂራታ ያሉ ወጣቶች ቀስ በቀስ አደጉ። ከመሪ ያዕቆብ ጋር ያለውን ልዩነት አጥብቧል።ለመሄድ ። በዚያን ጊዜ ሂሮሚትሱ ኦቺያ ለሲዝኑ ስራ አስኪያጅነት ያገለለው የስልጣን ዘመናቸው በማለቁ ብቻ ነው እና ሞሪሚቺ ታካጊ በሴፕቴምበር 22 ለሁለተኛ ጊዜ ስራ አስኪያጅ ሆነው የተሾሙ ሲሆን 11 አሰልጣኞች በጥቅምት 6 ጡረታ ወጥተዋል ። ] በተመሳሳይ ጊዜ በሴፕቴምበር 15 አሸንፎ 6 ተሸንፎ 3 አቻ ወጥቶ በጥቅምት ወር 11 አሸንፎ 5 ሽንፈቶችን እና 2 አቻ ወጥቶ በጥቅምት 6 ቀን ወደላይ ከፍ ብሏል። በጥቅምት 18 ከዮኮሃማ ጋር በተደረገው ጨዋታ ብላንኮ በሜዳው ያደረገው ጨዋታ አንድ አቻ ወጥቶ በ142ኛው ጨዋታ በቡድኑ ታሪክ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የማዕከላዊ ሊግ ሻምፒዮንሺፕ ዋንጫን አግኝቷል። ሁለቱም የቡድን ድብደባ አማካኝ እና የነጥብ ብዛት (419 ነጥብ) በሊጉ መጥፎዎቹ ሲሆኑ በፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ ሊጉ በሁለቱም ምድቦች መጥፎውን ሲያሸንፍ የመጀመሪያው ነው። የ 0.41 እንደ ከፍተኛ ስብስብ ያስመዘገበው የማዕከላዊ ሊግ አሸንፏል። የመጨረሻው የመጨረሻ ደረጃ ከያክልት ጋር በጃፓን ተከታታይ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት በ 4 ድሎች እና 2 ሽንፈቶች ለመሳተፍ ወሰነ። በሴፕቴምበር 28፣ ከሁለቱም ከኢየሱስ እና ከካራስኮ ጋር የነበሩት ውሎች ተሰርዘዋል፣ እና ህዳር 1፣ ጉዝማን እንደ መሻር ተገለጸ (እ.ኤ.አ.)ወደ ሲንሲናቲ ቀይዎች ተላልፏል ). በጃፓን ተከታታይ ፉኩኦካ እስከ 6ኛው ዙር ድረስ እርስ በርስ የተሸነፉበት እድገት ነበር ግን የዳይ ዘመንን ተከትሎ በናጎያ ሶስቱንም ጨዋታዎች መሸነፋቸው የተረገመ ነበር ። ከያክልት ሴንትራል ሊግ ክሊማክስ ተከታታይ የመጨረሻ ደረጃ 1ኛ ዙር ከ1ኛ የሌሊት ወፍ ፣ 43 የሌሊት ወፍ በተከታታይ ምንም አይነት ምቶች በሌሉበት እና እጅግ ቀርፋፋ ፣ እና በ7ኛው ዙር በያሁ ዶም ተሸንፎ 3 አሸንፎ 4 ተሸንፏል ። እ.ኤ.አ. በ 2010 በሎተ የተሸነፈ በመሆኑ በታሪክ ውስጥ በተመሳሳይ ቡድን ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የጃፓን ሲሪየን የተሸነፈ ስድስተኛው ቡድን ነው። በተጨማሪም ከ1974 ጀምሮ የቀጠለው “የጃፓን ተከታታይ የሽንፈት መዝገብ” ከ1974 ዓ.ም ጀምሮ የቀጠለ ሲሆን ከ2022 ጀምሮ ዘጠኝ ጊዜ አሸንፎ 9 ጊዜ አሸንፏል። በተከታታይ ስምንት ጊዜ ጠፋ. ቼን ፣ ጁኒቺ ካዋሃራ እና ታካሂሮ ሳኪ ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ (ቼን ወደ ባልቲሞር ኦሪዮልስ ፣ ካዋሃራ ወደ ኢሂሜ ማንዳሪን የባህር ወንበዴዎች ተላልፏል እና ሳኪ ሮኒን ሆነ)። ከ ጋር ነፃ ውል የሆነው በ 10 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመለሰ ፣ እና ከአትላንታ ጋር ነፃ ውል የሆነው ኖሺን ካዋካሚ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመልሷል። ማሳኪ ኮይኬ ከኤፍኤ ጋር ወደ ይመለሳል። ኬይጂ ኮያማ በገንዘብ ንግድ ወደ ራኩተን ተዛወረ። ቪክቶር ዲያዝን እና ጆርጅ ሶሳን እንደ አዲስ የውጭ አገር ሰዎች ያግኙ ። 2 ኛ ታካጊ ዳይሬክተር ዘመን ሂሮሺማ ላይ በተደረገው የመክፈቻ ጨዋታ ካሸነፈ በኋላ 5 ተከታታይ ጨዋታዎችን ሲያሸንፍ በሜይ 8 ሲመራ በመሀል አንድ ቀን ካልሆነ በስተቀር እስከ ሰኔ 30 ድረስ በመሪነት ተቀምጧል። በኢንተርሊግ ጨዋታ በሴንትራል ሊግ ከግዙፉ ቀጥሎ ሁለተኛ ሲሆን በሰኔ ወር 50% ቢያመጣ በጁላይ 1 ግዙፎቹን ይቀድማል እና ሁለተኛ ይሆናል። ከዚያ በኋላ, ከግዙፎቹ ተለያይቷል, እና በነሀሴ ወር መጨረሻ ላይ, 6.5 ጨዋታዎች ነበር, እና በመጨረሻም በ 2 ኛ ደረጃ, 10.5 ጨዋታዎች ከግዙፉ ጀርባ ተጠናቀቀ. ታካሺ ኦጋሳዋራ እና ሂዴቶሞ ከተግባር ስራ ጡረታ ወጥተዋል። በፍፃሜው ተከታታይ የመጀመርያ ደረጃ ያክልትን 2 አሸንፎ በ1 ሽንፈት አሸንፏል ነገርግን በመጨረሻው ደረጃ ከሚከተለው ግዙፍ ጋር ከ3 ተከታታይ ድሎች በኋላ 3 ተከታታይ ኪሳራዎችን ተሸንፏል። በውድድር ዘመኑ ዋናው ሽጉጥ እና አሲ ካዙኪ ዮሺሚ በተፈጠረው ብልሽት ሳቢያ ራሳቸውን አግልለዋል፣ እና ሁለቱም በባት እና በጨዋታ ሰአት መደበኛ ተራ ላይ አልደረሱም፣ እና የዮሺሚ ማጣርያ በፍላይክስ ተከታታዮች ውስጥ አስተጋባ። በናጎያ ዶም 14 ተከታታይ ድሎችን በማዳን ለቡድኑ አዲስ ሪከርድ እና 20 ያተረፈ ቢሆንም በጎብኚዎች በተለይም በግዙፉ እና በያክልት ላይ ተሸንፏል። እንደ ዩቺ ሂሳሞቶ ፣ማሳሺ ሂራይ እና ኔልሰን ያሉ አራት የውጪ ተጨዋቾች ነፃ ኮንትራት ሆኑ (ሂሳሞቶ ሂሮሺማ ነው፣ ሂራይ ኦሪክስ ነው፣ እና ከኔልሰን ውጪ ሶስት የውጪ ተጫዋቾች ወደ ተዘዋውረዋል። ብራድሌይ በርጌሰንን ፣ ሄክተር ሉናንን ፣ ዳንኤልን ካብሬራን እና ማት ክላርክን እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ያግኙ ። በገንዘብ ንግድ ወደ ራኩተን ተላልፏል። ከመክፈቻው በኋላ ፣ መጋቢት 30 ፣ ዲያዝ ነፃ ውል ሆነ ፣ ከዚያም ሰኔ 6 ቀን ዋርነር ማድሪጋል እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ተወሰደ። ዳይሱኬ ያማይ ሰኔ 28 (ዮኮሃማ) ላይ ከዲኤንኤ ጋር ምንም አይነት መምታት የሌለበት ውድድር አግኝቷል ። የቡድኑ ሁኔታ በውድድር ዘመኑ ሙሉ አልተሻሻለም ነበር እና ብራድሌይ በሴፕቴምበር 3 ላይ እንደ መልቀቅ ቢታወቅም በ 25 ኛው ሂሮሺማ (ናጎያ ዶም) ላይ በተደረገው ጨዋታ 0 ለ 2 ተሸንፏል እና የፍፃሜውን ተከታታይ ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ አምልጦታል። የቡድኑ ታሪክ ፣ በመጨረሻ ፣ ከ 2001 ጀምሮ በ 12 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የ ክፍል እና ከ 1990 ጀምሮ በ 23 ዓመታት ውስጥ 4 ኛ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የተረጋገጠ፣ በማዕከላዊ ሊግ ቡድን ተሸንፈዋል ። ታኬሺ ያማዛኪ በኦክቶበር 5 በናጎያ ዶም ከተካሄደው የጡረታ ግጥሚያ በኋላ ከስራ ጡረታ ወጥቷል። ሞሪሚቺ ታካጊ የሁለት አመት ኮንትራቱ ካለቀ በኋላ በዳይሬክተርነት ጡረታ ወጥቷል እና በሞቶኖቡ ታኒሺጌ በተጫዋች አስተዳዳሪነት ተተክቷል ። በ2006-2007 ከያክልት አትሱያ ፉሩታ እና አኪራ ኖጉቺ በ1955 ቹኒቺ ከተባለ በኋላ ሶስተኛው ተጫዋች-አስተዳዳሪ ነው ። የቀድሞው ሥራ አስኪያጅ ሂሮሚትሱ ኦቺያ የቡድኑ የመጀመሪያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነ እና ቹኒቺ ሺምቡን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ታካኦ ሳሳኪ የቡድኑ ፕሬዝዳንት ሆነዋል ። ሂሮካዙ ኢባታ ( ወደ ጃይንት ተላልፏል ), ክላርክ እና ማድሪጋል ሁለቱም ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ. ታካቶ ኩዶ ለሎተ ነፃ ኮንትራት የሆነው ሚቺሂሮ ኦጋሳዋራ ከግዙፎቹ ኤፍኤ ያሳወቀው እና አንደርሰን ሄርናንዴዝ እና አሌክሲስ ጎሜዝ እንደ አዲስ የውጪ ዜጋ ሆነዋል ። ፓያኖ ከ 5 ዓመታት በኋላ ይመለሳል. ወደ ተላልፏል . ከተከታዩ አመት ጀምሮ ቹኒቺ ቡድኑ ከተመሠረተ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ውድቀት ውስጥ ገብቷል። የታኒሺጌ ዘመን የተጫዋች ስራ አስኪያጅ ታኒሺጌ የመከላከያ ቤዝቦል ጥብቅና በመቆም በመከላከያ ሃይል ላይ መሻሻል ተመልክቷል ፣ ነገር ግን የመጀመሪያዎቹ ደረጃዎች ቀርፋፋ ነበሩ። በሌላ በኩል፣ በግንቦት 5፣ ሺንጎ ታኬማ በገንዘብ ንግድ ከሴይቡ ተገዛ። በ ግጥሚያ ላይ በጊዜያዊነት ግንባር ቀደም ሆኖ ሳለ፣ በጁላይ 29፣ ከኪዮሄይ ኢዋሳኪ ጋር በነበረው የንግድ ልውውጥ ዳይኪ ሚትሱማን ከኦሪክስ አግኝቷል ። በጁላይ ወር መጨረሻ ላይ 2 ቁጠባዎች ፣ 5 ጨዋታዎች ከመሪ ጃይንት ጀርባ ፣ ግን በነሐሴ 6 ከሂሮሺማ ጋር በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ካዙሂሮ ዋዳ እና ሂቶኪ ኢዋሴ ራሳቸውን አግልለዋል ። እና ፕላስተሮች በ8 ጨዋታዎች ብቻ ያገኙ ሲሆን በአንድ ወር ውስጥ የቡድኑን አስከፊ የ20 ኪሳራ ሪከርድ አስመዝግበዋል ። በሴፕቴምበር 2, ከጎሜዝ ጋር ያለው ውል ተቋርጧል. ማሳሺ ያማሞቶ በሴፕቴምበር 5 ከሀንሺን ነብር (ናጎያ ዶም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ እንደ ጀማሪ ፓይለር በመትከል በ5ኛው ኢኒኒግ ምንም አይነት ሩጫ ሳይፈቅድ አሸናፊው ፒቸር ሆነ ። ታሪክ (48 ዓመታት እና 10 ወራት)በ 20 ኛው ቀን ከሃንሺን ጋር የተደረገው ግጥሚያ (ኮሺየን) በ 23 ኛው ቀን ከግዙፎቹ ጋር የተደረገው ግጥሚያ (ናጎያ ዶም) ከ 1986 ጀምሮ በ 28 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሸንፈዋል ። ለሁለተኛው ተከታታይ አመት, እና 4 ኛን በ ክፍል ውስጥ በማስቀመጥ . ኮጂ ሚሴ ፣ማሳቶ ኮባያሺ እና ዮሺሂሮ ሱዙኪ ጡረታ ወጥተዋል። ሁለቱም የውጭ ተጨዋቾች ፓያኖ እና ካብሬራ ነፃ ኮንትራት ሆኑ። ከሶፍትባንክ ጋር ነፃ ውል የሆነው ኪዮሄይ ካሜዛዋ በቁጥጥር ስር ያለ ውል ተፈራርሟል፣ ከኦሪክስ ጋር ነፃ ውል የሆነው ቶሞያ ያጊ እና ራውል ቫልደስ ፣ አማውሪ ሪቫስ እና ሪካርዶ ናኒታ እንደ አዲስ የውጭ ሀገር ዜጎች ሆኑ ። ቡድኑ ከ1980 ወዲህ ከ35 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በመክፈቻው ለሶስት ተከታታይ ሽንፈቶች አስተናግዷል። በሚያዝያ ወር ከያክልት ጋር ቢዋጋም በግንቦት ወር ቀስ በቀስ አፈገፈገ እና ለ ክፍል ወደቀ። ሰኔ 6 ላይ ከሎተ 7-6 ጋር በተደረገው ጨዋታ አሸንፎ ለቡድኑ በአጠቃላይ 5000 ድሎችን አስመዝግቧል ፣ ከጃይንት እና ሃንሺን ቀጥሎ ሦስተኛው ቡድን ሆነ ። ዋዳ በሰኔ 11 ከሎተ ጋር በተደረገው ግጥሚያ በታሪክ 45ኛ ሰው በመሆን በአጠቃላይ 2000 ድሎችን አስመዝግቧል ። የኢንተርሊግ ግጥሚያው 7 አሸንፎ 10 ሽንፈት እና 1 ደቂቃ ሲሆን ከ2013 በኋላ በ2 አመታት ውስጥ የመጀመርያው ሽንፈት ሲሆን በአጠቃላይ የደረጃ ሰንጠረዥ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የልውውጡ ግጥሚያው ካለቀ በኋላ የመሸነፍ ርዝመቱ ጨምሯል እና በሰኔ ወር መጨረሻ ከዕዳው 9 በታች ወደቀ። በጁላይ ውስጥ እንኳን, የመውጣት እድል ለማግኘት አስቸጋሪ ነበር, እና ምንም እንኳን የጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ በ 20 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከታች ቢጠናቀቅም, ከመሪው ዲኤንኤ በ 4 ጨዋታዎች ጀርባ ነበር . በሌላ በኩል፣ በጁላይ 13፣ ራፋኤል ፔሬዝ እና ድሩ ናይሎር እንደ አዲስ የውጭ ዜጎች ተገዙ። ነገር ግን በማግስቱ በ14ኛው ቀን ከሜጀር ጋር የነበረውን ውል ሰረዘ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 26፣ በዲኤንኤ ፈንታ፣ ወደ 5ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል ። ሆኖም ከዚያ በኋላ ወዲያውኑ ወደ ታች በመመለስ በኦገስት 30 ከግዙፎቹ ጋር በተደረገው ጨዋታ ተሸንፏል ከ 5 እስከ 6 በመሸነፍ ከፍተኛው ተከታታይ እድገት በራሱ ጠፋ ፣ ክፍል ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት እና 5 ኛ ደረጃ ከ 2001 በኋላ በ 14 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተረጋገጠው ፣ 94 ስህተቶች ለ 12 ቡድኖች መጥፎ ነበሩ ፣ እና የሜዳ ውስጥ ቡድኑ 53. በወቅቱ 50 አመቱ የነበረው በቹኒቺ ከ32 አመታት የነቃ ህይወት በኋላ ከስራ ጡረታ ወጥቷል። ከዚያም ኖሺን ካዋካሚ ጡረታ ወጣ። በዚያው አመት የኒፖን-ሃም የባትሪ አሰልጣኝ እና አዳኝ ሳቶሺ ናካጂማ አንጋፋው ንቁ ተጫዋች የነበረው እና የ29 አመት የ ውድድር ሪከርድ የነበረው ጡረታ ወጥቷል ስለዚህ በሸዋ ዘመን የተነደፉት ሁሉም ተጫዋቾች ጡረታ ወጥተዋል ። በረቂቁ ውስጥ, , በዚህ በጋ ውስጥ ፒቸር, በመጀመሪያ ቦታ, እና -ሃም ጋር ከተወዳደሩ በኋላ የመደራደር መብት አግኝቷል. ተላልፏል. ሬቡስ ተሰናብቷል, እና ሁለቱም የውጭ ተጫዋቾች, እና , ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ (ያማውቺ ወደ ራኩተን እና ሉና ወደ ሂሮሺማ ተላልፏል). ሾታ ኦባ ከሶፍትባንክ ፣ እና ጆርዳን ኖርበርት ፣ ሁዋን ሃይሜ ፣ እና ዳያን ቪሴዶ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ተገዙ ። ከዲኤንኤ ጋር ነፃ ውል ከሆነው ከሂቶሺ ታሙራ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። የቡድኑ የተመሰረተበትን 80ኛ አመት አክብሯል ። የምስረታውን 80ኛ አመት የሚዘክር ማስታወቂያ ተዘጋጅቶ ዋዳ የተባለ ኦ.ቢ.ቢ ታየ ። በመጀመሪያዎቹ ደረጃዎች ቪሴዶ በ ክፍል ውስጥ ንቁ ነበር, ነገር ግን ኮጂ ፉኩታኒ , አፈናፊው, የተረጋጋ አልነበረም እና ሁለተኛው ሠራዊት ወድቋል, ስለዚህ የነፍስ አድን ቡድን ሊስተካከል አልቻለም ግዢ . ከሀምሌ 1 እስከ 3 በተከታታይ ሶስት ጨዋታዎችን ካሸነፈ በኋላ ሂሮኪ ኮንዶ በ14ኛው ቁጥጥር ስር ያለ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል ነገር ግን 9 ተከታታይ ካርዶችን አላሸነፈም (በዚህ ጊዜ 7 አሸንፎ 18 ተሸንፏል ) ።በምላሹ በነሀሴ 9 የሙሉ ጊዜ ስራ አስኪያጅ የሆነው እና የተከላካይ መስመሩ ሳኪ እረፍት ወስደዋል (በመሃል መንገድ በውጤታማነት ተሰናብቷል) እና ዋና አሰልጣኝ ሽጌካዙ ሞሪ በተጠባባቂ አሰልጣኝነት እንደሚመሩ አስታውቀዋል ። ዳይሬክተር ዘመን የ2016 ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዘመንን ጨምሮ። ከነሀሴ 19 እስከ 21 በዴኤንኤ ላይ ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎችን እስካሸነፈ ድረስ 12 ተከታታይ ካርዶችን አላሸነፈም (በዚህ ጊዜ 9 አሸንፎ 25 ተሸንፏል ) ። ዩታ እና ሺንጂ ኢዋታ ጡረታ ወጥተዋል። ሴፕቴምበር 25 ላይ በሃንሺን ተሸንፏል, እና ከ 1997 በኋላ በ 19 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ዝቅተኛው ቦታ ተረጋግጧል. በሴፕቴምበር 27 የጋይንትስ ጨዋታ ተሸንፎ ከ1964 ጀምሮ በ52 ዓመታት ውስጥ 81 ኪሳራዎችን አስተናግዷል። ባለሁለት አሃዝ ድሉን ያሸነፈው ፒችለርም ሆነ መደበኛው የጫወታ ሰአት ላይ የደረሰው ፒቸር ከሁለቱ የሊግ ስርዓቶች በኋላ ለቡድኑ የመጀመሪያ ሪከርድ አልነበረም ። የድብደባ ቡድኑ 500 ፣በሜዳው 89 ፣ይህም በሊጉ ዝቅተኛው ፣እና የቡድን ምት አማካይ .245 ነበር ፣ይህም 5ተኛ ነበር ። ተጠባባቂ ዳይሬክተር ሞሪ ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ እንደ ዳይሬክተር በይፋ እንደሚረከቡ አስታውቀዋል ። በረቂቁ ውስጥ፣ የሜጂ ዩኒቨርሲቲ ዩያ ያናጊ በመጀመሪያ ደረጃ ተመረጠ ፣ እና ከዲኤንኤ ጋር ከተወዳደረ በኋላ፣ የመደራደር መብት አግኝቷል ። ካይቶ ጎያ ፣ ሾታ ኦባ እና ሂቶሺ ታሙራ ከግዳጅ እንደወጡ ተነገራቸው፣ እና ሶስቱም ከዚያ በኋላ ጡረታ ወጥተዋል፣ እና ታትሱሮ ሃማዳ ከኃይል ውጪ ሆኖ የስልጠና ውል ተፈራርመዋል፣ እና እንደ ናኒታ፣ ናይሎር እና ሴፕቲሞ ያሉ አምስት የውጪ ተጫዋቾች። ነጻ ውል ሆነ (ሄርናንዴዝ ወደ እና ወደ ተላልፏል )። በቁጥጥር ስር ያለ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል። አሌክስ ጉሬሮ ፣ እና ን እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ያግኙ ። ከ ጋር ነፃ ውል የሆነው ታትሱሮ ኢዋሳኪ (በአምስት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመለሰው) እና እና ሊዮናርዶ ኡርጄዝ ከኩባ እንደ አዲስ የውጭ አገር የተላከው የስልጠና ኮንትራት ፈርመዋል። ጂ ኤም ሂሮሚትሱ ኦቺያይ ኮንትራቱ ሲያልቅ በሚቀጥለው አመት ጥር ላይ ጡረታ መውጣቱን አስታውቋል ። ኖሺን ካዋካሚ በማርች 19 ከስራ ጡረታ ወጥቷል። ከመክፈቻው አንድ ደቂቃ በኋላ በአምስት ተከታታይ ኪሳራዎች የጀመረው ምንም እንኳን በአቻ ውጤት ልዩነት ምክንያት ለታችኛዉ ዉድድር ብዙ ጊዜ ሲታገል የነበረውን ያዕቆብን ቢያሸንፍም እና ወደ አምስተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል:: የታችኛው. ከመክፈቻው ጀምሮ በ 20 ኛው ጨዋታ የጅማሬ ፒቸር ( ቫልደስ ) በመጨረሻ አሸንፏል ። ሰኔ 3 ቀን በናጎያ ዶም ከራኩተን ጋር በተደረገው ግጥሚያ ማሻሂሮ አራኪ በታሪክ 48ኛው ተጫዋች ሲሆን ከካዙዮሺ ታትሱናሚ በኋላ በታሪክ አራተኛው ተጫዋች በድምሩ 2000 ደርሷል ። በጁላይ 7 ታትሱሮ ኢዋሳኪ በቁጥጥር ስር ወዳለው ተጫዋች ተመለሰ። በፒርሰሮች ደካማ አፈጻጸም ምክንያት ኪሱኬ ታኒሞቶን ከኒፖን-ሃም በገንዘብ ንግድ በጁላይ 31, የ የንግድ ማብቂያ ቀን ገዛ . እ.ኤ.አ. ኦገስት 6 በተደረገው የጋይንት ግጥሚያ ኢዋሴ በፕሮፌሽናል ቤዝቦል ከፍተኛው ሪከርድ የሆነውን 950 እርከኖች አግኝቷል ። ሆኖም፣ በሴፕቴምበር 4፣ የዩኢቺ ቶሞሪ የፒቲንግ አሰልጣኝ በቡድን ሊግ 5ኛ ለነበረው ዝግተኛ 4.11 ሀላፊነቱን ወሰደ እና እንደ አሰልጣኝ አልተመዘገበም ። ሴፕቴምበር 9 ላይ በሄሮሺማ ላይ በደረሰበት ሽንፈት ለ36ኛ ጊዜ ከጀርባው ሽንፈትን አስተናግዶ ለአምስተኛ ተከታታይ አመት እንዲሸነፍ ተወስኗል። ሁለት ሊግ . በሴፕቴምበር 24 በናጎያ ዶም ከተካሄደው የጡረታ ግጥሚያ በኋላ ማሳሂኮ ሞሪኖ ከስራ ጡረታ ወጥቷል። በፒቲንግ ስታፍ መቀዛቀዝ እና በዋና ሃይሉ ላይ በደረሰው ተከታታይ ጉዳት የመጨረሻ ውጤቱ 59 አሸንፎ 79 ተሸንፎ 5 ደቂቃ ሲሆን ለሁለተኛ ተከታታይ አመት 60 ማሸነፍ ባለመቻሉ ለአምስተኛ ተከታታይ አመት ክፍል ከ 2015 ጀምሮ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 5. ቦታው ተረጋግጧል . ዩታ ኪዮዳበሊጉ ውስጥ ጀማሪ ተጫዋች በመሆን ንቁ ተሳትፎ አድርጓል፣በአንድ የውድድር ዘመን 149 ሪከርዶችን በማስመዝገብ፣በታሪክ ውስጥ ሁለተኛው ከፍተኛ ደረጃ ያለው እና የአመቱ ምርጥ ሮኪን አሸንፏል ። እንደ ታትሱሮ ኢዋሳኪ፣ ዩታ ሙቶ ፣ ጁንኪ ኪሺሞቶ እና ኡርጄዝ ያሉ አምስት የውጪ ተጫዋቾች ከውጪ ነፃ ኮንትራት ሆኑ (ሙቶ ዴኤንኤ፣ ዮርዳኖስ ያክልት ነው፣ አራውጆ ባልቲሞር ኦሪዮልስ ነው፣ ቫልደስ ሳልቲሎ ሳራፔሜከር ነው፣ ለንደን ወደ ፉኩሺማ ቀይ ተስፋዎች ተላልፏል ) ። ወደ ጃፓን በመጣበት የመጀመሪያ አመት የቤት ውስጥ ሩጫ ንጉስን ያሸነፈው ጌሬሮ ፣ ነገር ግን ቀሪ ድርድሮች ተበላሽተው ወደ ግዙፉ ተላልፈዋል ። ኤፍኤ ከኒፖን-ሃም ያወጀው ሾታ ኦህኖ ፣ ሶይሮ አልሞንቴ ፣ እስጢፋኖስ ሞያ ፣ ኦነልቺ ጋርሺያ እና ዲሎን ጊን እንደ አዲስ የውጪ ዜጋ አግኝቷል ። የቀድሞ የሶፍትባንክ ዳይሱኬ ማትሱዛካ የመቀላቀል ፈተናን አልፏል ከኩባ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ከተላከው አሪኤል ማርቲኔዝ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። በማዝዳ ስታዲየም በተከፈተው ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች ከ1938 ጀምሮ በ80 አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በሽንፈት ምክንያት ሶስት ተከታታይ ሽንፈቶችን አስተናግዶ ከጅምሩ ተሰናክሏል ። ዳይሱኬ ማትሱዛካ ከ 2006 ጀምሮ በጃፓን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 12 ዓመታት ውስጥ በጃፓን ውስጥ የመነሻ ገንዳ ይሆናል 2006 በ ግጥሚያ ሚያዝያ 5 . ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በኤፕሪል 19፣ አር ማርቲኔዝ በቁጥጥር ስር ወዳለው ተጫዋች አደገ። ከዚያ በኋላ ዳይሱኬ ማትሱዛካ በ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሶፍትባንክ ግጥሚያ በሴፕቴምበር 19 ቀን 2006 በዲኤንኤ በ30 ኤፕሪል እና በ 4241 ቀናት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በ ውስጥ አሸናፊ ሆነ ። በሌላ በኩል፣ በጁላይ 19፣ ታትሱያ ኦጋዋ በገንዘብ ንግድ ወደ ሴይቡ ተዛወረ። እንዲሁም፣ በጁላይ 25፣ ጆሊ ሮድሪጌዝ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ተገዛ። በኦገስት 16 በዲኤንኤ ላይ በታሪክ ውስጥ የ 68 ኛው እና 73 ኛ ዑደት አግኝቷል ። ምንም እንኳን ለመጀመሪያ ጊዜ በሞሪ ዘመን 50% እና 3 ኛ ደረጃን አሸንፎ ቢያገኝም በሴፕቴምበር 12 በሀንሺን ግጥሚያ ተሸንፏል እና የማሸነፍ እድሉ ጠፍቷል ። በሴፕቴምበር 28, በፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውን 1000 ፕላኖች አግኝቷል ፣ ግን ለስድስት ተከታታይ ዓመታት በ ክፍል ውስጥ እና ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት 5 ኛ ደረጃ መገኘቱ ተረጋግጧል ። የቡድኑ የውድድር ዘመን በአማካይ ከ20%፣4ደቂቃ፣7ደቂቃ፣በ20%፣6ደቂቃ፣5ደቂቃ፣በዚሁ ሊግ 2ኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።የባቲንግ ቡድኑ ትግል ለምሳሌ ወደ ጂ መግባቱ ጎልቶ የሚታይ ነበር። በሌላ በኩል የፒችንግ ስታፍ እንደ ምሰሶ ይጠበቅ ነበርዩዳይ ኦህኖ ፣ ሺንጂ ታጂማ ፣ ካትሱኪ ማታዮሺ ፣ ወዘተ ሁሉም ቀርፋፋ ናቸው ፣ እና የቡድኑ የ 4.36 ከ 12 ቡድኖች ውስጥ ዝቅተኛው ነው ፣ ይህም ችግር ይተዋል ። ታኩያ ኣሶ፥ ኬዪ ኖሞቶ ፥ ማሳሂሮ ኣራኪ፥ ሂቶኪ ኢዋሴ፥ ቴሱያ ታኒ እና ታካቶ ኩዶ ጡረታ ወጥተዋል። በአራኪ ጡረታ ምክንያት በናጎያ ስታዲየም የተመዘገቡት ሁሉም ተጫዋቾች ጡረታ ወጥተዋል። ሞሪ ከዳይሬክተሩ ጡረታ ወጥቶ በቡድኑ ውስጥ እንደ ከፍተኛ ዳይሬክተር ቆየ፣ እና የቡድኑ ኦቢኤን የእሱ ተተኪ ሆኖ ተሾመ ። በረቂቁ ውስጥ, እሱ ብዙ ትኩረት የሳበው አኪራ ኒዮ (ኦሳካ ቶይን) በእጩነት , በመጀመሪያ ደረጃ, እና ከአራት ቡድኖች ጋር ከተወዳደሩ በኋላ የመደራደር መብት አግኝቷል . ጂ ነፃ አውጪ ሆነ። ጋርሲያ, ማን አሸንፈዋል 13 ወደ ጃፓን መምጣት በመጀመሪያው ዓመት ውስጥ, የቡድኑን አብዛኞቹ, ነገር ግን ቀሪ ድርድሮች ተበላሽቷል, ተላልፈዋል . ገሬሮን ተከትሎ ዋና ዋና ተጫዋቾችን ወደዚሁ ሊግ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት እንዲዘዋወር ፈቅዷል። ማሳሩ ዋታናቤ በተቆጣጠረ ተጫዋችነት ተመዝግቧል። ኤኒ ሮሜሮን እንደ አዲስ የውጭ አገር ሰው አገኘሁ እና ከሳንዲ ቡሪቶ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። ይህ አመት በሄሴይ ዘመን የመጨረሻው የፍፃሜ ውድድር ነበር ፣ ስለሆነም ቹኒቺ "በሄሴይ ዘመን አንድ ጊዜ እንኳን የሊጉን ዋንጫ ያላሸነፈ እና በጃፓን ውስጥ ምርጥ መሆን ያልቻለ" ቡድን ሆነ። የዮዳ ዘመን በፀደይ ካምፕ ውስጥ ዳይሱኬ ማትሱዛካ የቀኝ ትከሻውን ቆስሏል፣ ኬንቶ ፉጂሺማ የደም ዝውውር ችግር አጋጥሞታል፣ እና ታካሺ ኒዮ የጡንቻ እንባ ደርሶበታል። በማርች እና ኤፕሪል ላይ ጥሩ ተዋግተዋል ፣ ለምሳሌ ለመሪነት መዋጋት ፣ ግን እንደ አልሞንቴ ፣ ሾታሮ ካሳሃራ ፣ ርዮሱኬ ሂራታ እና ናጋማሳ ፉኩዳ ያሉ ዋና ዋና ተጫዋቾች በጉዳት እና በጥሩ ሁኔታ እርስ በእርሳቸው ከወጡ በኋላ ፣ ዘወር ብለዋል እና ሆኑ ። 9 እዳዎች ትግሉን ቀጠሉ። በግንቦት ወር ሹሄይ ታካሃሺ የስማሽ ስኬት ሽልማትን ስምንት ጊዜ በማግኘቱ በታሪክ 12ኛው ሰው በመሆን ወርሃዊ የውድመት ሪከርድን አስመዝግቧል ። በኢንተርሊግ ጨዋታ ዩያ ያናጊ በ3 ጨዋታዎች 3 በማሸነፍ የ 1.17 መዝግቦ የኒፖን የህይወት ሽልማት አሸንፏል ። በሌላ በኩል፣ በጁን 30፣ እና ከኦሪክስ ወደ ታካሂሮ ማትሱባ እና ኬንጎ ታኬዳ ከሁለት እስከ ሁለት የንግድ ልውውጥ ተደረገ ። ሞያ በገንዘብ ንግድ ወደ ኦሪክስ ተዛወረ በጁላይ ውስጥ ስምንት ተከታታይ ድሎች፣ ለሁለተኛ ደረጃ ለመጨረስ ችለዋል፣ ግን ከዚያ በኋላ ጥሩ እየሰሩ የነበሩት ታካሃሺ እና አልሞንቴ እርስ በእርሳቸው ቆስለዋል፣ እናም በከፍተኛ ሁኔታ ቆሙ። በሴፕቴምበር ወር ዩዳይ ኦህኖ ከሀንሺን ነብሮች (ናጎያ ዶም) ጋር በተመሳሳይ ወር 14ኛው ቀን ያለምንም መሮጥ ውድድር አሳክቷል፣ ከከፍተኛ ቡድኖች ጋር ጥሩ ትግል ሲያደርግ እና በሲኤስ ላይ የመሳተፍ እድል ነበረው የራሱ . በናጎያ ዶም፣ ከማሳሺ ያማሞቶ ቀጥሎ ሁለተኛው ድል ሆነ። ከዚያ በኋላ በሴፕቴምበር 24 ከዲኤንኤ (ናጎያ ዶም) ጋር በተደረገው ጨዋታ ተሸንፎ ለሰባተኛ ተከታታይ ዓመት እና አምስተኛ ደረጃ ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት ተብሎ ተረጋግጧል ። ደቂቃ በማዕከላዊ ሊግ አዲስ ሪከርድ ነው ። ዩዳይ ኦህኖ ምርጡን አሸንፏል የመጀመሪያ ማዕረጉን , እና ዮሄይ ኦሺማ ብዙ ስኬቶችን አግኝቷል , የእሱ የመጀመሪያ የውድድር ጊዜ . በረቂቁ ውስጥ, (ቶሆ) ከ , እሱም በቁጥር 1 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተጫዋች በመሆን ታዋቂ የሆነው, በመጀመሪያ ደረጃ ተመርጧል, እና ከሶስት ቡድኖች ጋር ከተወዳደረ በኋላ , የመደራደር መብት አግኝቷል . ኒኦን ተከትሎ፣ ለሁለተኛው ተከታታይ አመት፣ ከበርካታ የሃገር ውስጥ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተጫዋቾች ጋር ከተወዳደረ በኋላ፣ ለመጀመሪያው ቦታ እጩነት የመደራደሪያውን መብት በማግኘቱ ተሳክቶለታል። ሺንጎ ታኬያማ እና ሂሮኪ ኮንዶ ከግዳጅ እንደወጡ ተነገራቸው፣ እና ሁለቱም ከዚያ በኋላ ጡረታ ወጥተዋል፣ ዳይሱኬ ማትሱዛካ ጡረታ ወጥተዋል (ወደ ሴይቡ ተመለሰ) እና ታይሱክ ማሩያማ ከኃይል ውጭ ሆኖ የስልጠና ውል ተፈራርመዋል ። የምርጥ መካከለኛ ሽልማትን ያሸነፈው ነገር ግን የኮንትራት ድርድር ያቋረጠው ሮድሪጌዝ ወደ ቴክሳስ ሬንጀርስ ተዛወረ . ዋነኞቹ ተጨዋቾች ከወጡበት ተከታታይ 3ኛ አመት ነው። እሱ ታትሱሮ ሃማዳን በቁጥጥር ስር ወዳለው ተጫዋች መለሰ ፣ ከሞይስ ሴራ ጋር እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ የስልጠና ውል ተፈራርሟል ፣ ሉዊስ ጎንዛሌዝ ገዛ እና ከኩባ ከተላከው ከያሪል ሮድሪጌዝ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። እ.ኤ.አ. _ _ _ _ _ በጊፉ ናጋራጋዋ ስታዲየም እንዲሁም፣ በማርች 9፣ የፕሮፌሽናል ቤዝቦል ወቅትን ለሌላ ጊዜ ማስተላለፉን አስታውቋል፣ ይህም በ20ኛው እንዲጀምር ታቅዶ ነበር። ከማርች 20 እስከ 22 በናጎያ ስታዲየም በተካሄደው የምእራብ ሊግ የልምምድ ጨዋታ ላይ የተሳተፈው የሃንሺን ነብር ጁንታ ኢቶ በአዲሱ የኮሮና ቫይረስ መያዙ ተገለጸ።በ28ኛው ቀን የቹኒቺ ተጫዋቾችን ጨምሮ 15 ሰዎች እንደተገናኙ ተገለጸ። ከኢቶ ጋር። በ29ኛው ቀን እስከ ኤፕሪል 5 ድረስ ሁለት ተጫዋቾች በቤታቸው ተጠባቂ እንደሚሆኑ እና 12 ተጫዋቾች እና ሰራተኞች በተለያየ ጊዜ ልምምዳቸውን እንደሚያደርጉ ታውቋል። በፌብሩዋሪ 28፣ ሊ ጆንግ ቡም እንደ የስልጠና አሰልጣኝ ተጋብዘዋል። በመጋቢት 26 ሲየራ ወደ ተጫዋች ቁጥጥር ተደረገ። ሰኔ 19 የተራዘመው ይፋዊ ጨዋታ በጂንጉ ስታዲየም ያለ ተመልካች ተከፈተ። ከ 1993 ጀምሮ በ 27 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የ 18 የመክፈቻ ሪከርድን ትቶ ከ 2016 ጀምሮ በ 4 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በድል ጀምሯል ። በ 21 ኛው ላይ የመክፈቻ ካርዱን ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሸነፍ ወሰነ ። እ.ኤ.አ. ከ 2012 ጀምሮ በ 8 ዓመታት ውስጥ ። ስለዚህ ፣ እ.ኤ.አ. ሐምሌ 1 ቀን ፣ ኤ. ማርቲኔዝ ፣ ከዚያ በኋላ ብዙ ኪሳራዎች ነበሩት እና በ 14 ኛው ላይ ወድቀዋል ፣ ነሐሴ 3 ላይ ሮድሪጌዝን ወደ ቁጥጥር ተጫዋች ከፍ አደረገ። ይሁን እንጂ በነሀሴ 6 የኪሳራዎች ቁጥር ወደ 9 ጨምሯል , በ 16 ኛው ግን በ 19 ኛው ላይ ወደ 3 ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል . ከ 2011 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ 5 ተከታታይ ድሎችን መቅዳት ለ ክፍል ይወዳደሩ ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በሴፕቴምበር 23፣ ማርክ በቁጥጥር ስር ያለ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል። በጥቅምት 3 ኛ ደረጃ ወደ 3 ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል ፣ ከ 11 ኛው 7 ተከታታይ ድሎችን አስመዝግቧል ፣ እና በ 23 ኛው ፣ በዚህ ዓመት ትልቁን ቁጠባ ነበር እና ህዳር 4 እና 5 እ.ኤ.አ. በ 2012 ዲኤንኤ ላይ በተደረገው ጨዋታ አሸንፎ ከ 2012 በኋላ በስምንት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሸነፍ ወስኗል እና ወደ ክፍል ገባ.. ከዚያ በኋላ, ካዙኪ ዮሺሚ በኖቬምበር 6 ላይ በናጎያ ዶም በተካሄደው የጡረታ ግጥሚያ መጨረሻ ላይ ከንቃት ስራ ጡረታ ወጥቷል . እና እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 11, በሂሮሺማ ላይ በተደረገው ጨዋታ አሸንፏል, እና ከ 2008 ጀምሮ በ 12 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 3 ኛ ደረጃን አግኝቷል . ዩዳይ ኦህኖ መክፈቻ ሆኖ ያገለገለው በስድስት ጨዋታዎች ያልተሸነፈ ቢሆንም ጁላይ 31 በሰባተኛው ጨዋታ በተጠናቀቀ ጨዋታ የመጀመሪያውን ድሉን አሸንፏል ። ያለ ሩጫ 45 ተከታታይ ኢኒንግስ ያስመዘገበ ሲሆን በ1956 ሂሮሚ ኦያኔ (40 ጊዜ 1/3 ) አዲስ የቡድን ሪከርድ አስመዝግቧል ። እና ለሁለተኛው ተከታታይ አመት ምርጡ ፣ እንዲሁም የሳዋሙራ ሽልማትአሸንፏል ። ዳይሱኬ ሶቡኤ ፣ ዮሺቶ ፉኩ ፣ አር ማርቲኔዝ እና ሌሎች እፎይታ ሰጪዎች በ6ኛው ኢኒኒግ መገባደጃ ላይ እየመሩት በነበረው ጨዋታ 37 ተከታታይ ድሎችን በማሸነፍ ቋሚ አፈፃፀም አሳይተዋል ። ወደ ማስጀመሪያው ፒቸር የዞረ ኮጂ ፉኩታኒ በ8 ድሎች ተመልሷል ። በባቲንግ ቡድኑ ዮሄ ኦሺማ ለሁለተኛ ተከታታይ አመት ብዙ ውጤቶችን አሸንፏል ። በኦክቶበር 26 በተካሄደው ያልተለመደው ረቂቅ ሂሮቶ ታካሃሺ (ቹክዮ ዩኒቨርሲቲ ቹክዮ) ከአይቺ ቁጥር 1 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ፕላስተር እና ቁጥር 1 ትውልድ በመሆን ታዋቂው 1ኛ ደረጃ ላይ ብቻ ተመርጦ የመደራደር መብት አግኝቷል ። . ለአካባቢው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተጫዋች የመጀመሪያ እጩነት የመደራደር መብት ካገኘ ይህ በተከታታይ ሶስተኛው አመት ነው። ሾታ ሱዙኪን እና ቡሪቶን ጨምሮ አምስት የውጪ ተጫዋቾች ነፃ ኮንትራት ሆኑ (ሱዙኪ ሃንሺን ነው፣ አልሞንቴ ኬቲ ዊዝ ነው ፣ ሴራ ዶስላሬዶስ ኦውልስ ነው ፣ ጎንዛሌዝ የሳን ፍራንሲስኮ ጃይንት ነው ፣ ሮሜሮ በ2021 የውድድር ዘመን አጋማሽ ላይ ነው፣ ወደ ሎተ ተላልፏል ). በተመሳሳይ ጊዜ ማይክ ጋርበርን እና ራንዲ ሮሳሪዮን እንደ አዲስ የውጭ አገር ዜጋ ከገዙ በኋላ ከሉክ ዋካማሱ ጋር የሥልጠና ውል ተፈራርመዋል ። ከሃንሺን ጋር ነፃ ውል የሆነው ኮሱኬ ፉኩዶም በ 14 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመለሰ። ከ ጋር ነፃ ውል ከሆነው ከሀጂሜ ያማሺታ ጋር የሥልጠና ውል ተፈራርሟል ። ዩሱኬ ኪኖሺታ በአደባባይ ጨዋታ ላይ በትከሻው ላይ ከፍተኛ ጉዳት አጋጥሞት ነበር እና በጁላይ 6 ወደ ተሀድሶ ለመመለስ እያሰበ በልምምድ ወቅት የመተንፈስ ችግር አጋጥሞታል እና በድንገት ራሱን ስቶ በአምቡላንስ ተወስዶ ለህክምና ሆስፒታል ገብቷል , በ 27 በለጋ እድሜው ነሐሴ 3 ቀን ንቃተ ህሊናውን ሳያገኝ በድንገት ሞተ። የኪኖሺታ ሞት ታሪክ በኦገስት 6 በቡድኑ በኩል ይፋ ሆነ። በኪኖሺታ ሟች ቤተሰብ ፍላጎት ምክንያት የኪኖሺታ ሞት ምክንያት ዝርዝር ይፋ አልተደረገም። በተጨማሪም ከ 2010 ጀምሮ የአንድ ንቁ ተጫዋች ሞት ሂሮዩኪ ኮሴ (በዚያን ጊዜ የኦሪክስ ቡፋሎስ የውጪ ተጫዋች) ቹኒቺን ብቻ ሳይሆን መላውን የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል አለምንም አስደነገጠ። ናጎያ ዶም ከኮዋ ጋር የስያሜ መብት ውል የተፈራረመ ሲሆን ጥር 1 ቀን " " ተብሎ ተሰየመ ። በመክፈቻው ላይ በዝቅተኛ ደረጃ ላይ መታመም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት የሳዋሙራ ሽልማት የነበረው ዩዳይ ኦህኖ በደካማ ውጤት ቢ ክፍል ቀርፋፋ ሲሆን ሬን ኮንዶ በመጋቢት 30 በቁጥጥር ስር እንደዋለ ተጫዋች ተመዝግቧል ። . እሱ በኢንተርሊግ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ ንቁ ሆኖ ሳለ ፣ በጁን 1፣ ሂጂ ያማሺታ በቁጥጥር ስር ወደሚገኝ ተጫዋች አደገ። ከዚያ በኋላ፣ ሰኔ 15፣ ሎተ ከሾማ ካቶ ጋር በነበረው ንግድ ሾሄ ካቶን ገዛ ። ሆኖም ሽንፈቱ 10 ሆኖ በተከታታይ 8 ካርዶችን ሳያሸንፍ ቆይቶ በመጀመሪያው አጋማሽ ሒሮሺማ ላይ አስተናግዷልበተደረገው የፍፃሜ ጨዋታ 3 ተከታታይ ሽንፈቶች ። እና ሂሮሺማ ምንም እንኳን ግዙፎቹን ሳይጨምር በአራቱ የማዕከላዊ ሊግ ቡድኖች ከፍተኛ ሽንፈት ቢኖራቸውም ከ 2019 ጀምሮ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከታችኛው እና ክፍል እና 5 ኛ ደረጃ አምልጠዋል ። ተረጋገጠ ። እና ከስራ ጡረታ ወጥተዋል ዮዳ ደካማ አፈጻጸም በመጥፋቱ ከአስተዳዳሪው ጡረታ ወጥቷል፣ ነገር ግን የቴሌቭዥን ስታፍ እንደገና ገንብቷል፣ እና ዩያ ያናጊ የምርጥ ድርብ ዘውድ እና ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎችን፣ እና የቡድኑ የ 3.22 የ12 ቡድኖች ከፍተኛ አሸናፊ ሆነ።, ሶስት ሰዎች (ዩዳይ ኦህኖ ፣ ዩያ ያናጊ ፣ ሺንኖሱኬ ኦጋሳዋራ) የተመረቱት ወደ መደበኛው የኳስ ሰአት ለመድረስ ነው ፣ነገር ግን የድብደባ ቡድኑ ከ 12 ቡድኖች መካከል በጣም መጥፎው ነበር ፣ በቡድን በአማካይ 20% ፣ 3 ደቂቃ እና 7 ደቂቃ ፣ 69 ቤት ይሮጣል፣ እና 405 ነጥብ ። በውጤቱም ሜዳ ተጫዋቾቹ ጠንክረን በመስራት ምላሽ መስጠት የማይችሉባቸው ብዙ ጨዋታዎች ነበሩ ለምሳሌ 24 ጨዋታዎች ከ12 ቡድኖች የከፋው 3 ጎል እና ከዚያ በታች የተሸነፈባቸው . በተጨማሪም የኢቶ ዋና አሰልጣኝ ፣ ፓውል እና ኩሪሃራ የባቲንግ አሰልጣኞች ፣ ሙራካሚ ፓትሮል ባቲንግ አሰልጣኞች ፣ አዋኖ እና አካሆሪ ፒቲንግ አሰልጣኞች ፣ ናካሙራ የባትሪ አሰልጣኝ ፣ ኒሙራ ቴሱጂ የሰራዊት አሰልጣኝ ፣ ታቲሺ ሁለተኛ የጦር ሜዳ ጀነራል አሰልጣኝ ፣ ታኬያማ ሁለተኛ የሰራዊት ባትሪ አሰልጣኝ ፣ ኩዶ ሁለት መሪ የውትድርና የውጪ መከላከያ ቤዝ ሯጭ አሰልጣኝ ቡድኑን አንድ በአንድ ለቆ ሲወጣ። , የቡድኑ ሶስተኛው ትውልድ ሚስተር ድራጎኖች, የእሱ ምትክ ሆኖ ተሾመ. ሁለቱም ጌርበር እና ሮዛሪዮ ነፃ ኮንትራቶች ሆኑ እና ታትሱሮ ሃማዳ እንደ ኃይል ያልሆነ የሥልጠና እድሳት ውል ተፈራርመዋል። ካትሱኪ ማታዮሺ ወደ ተላልፏል። ሁለቱም ፍራንክ አልቫሬዝ እና ጉሌርሞ ጋርሲያ ከኩባ እንደ አዲስ የውጭ አገር ተልከው ከሎተ ጋር ነፃ ውል ከሆነው ዩታ ኦሚን ጋር የሥልጠና ውል ተፈራርመው ሾ ኢዋሳኪን እንደ ኤፍኤ ወደ ሶፍትባንክ ለተዘዋወረው ለማታዮሺ ካሳ ገዙ። የአሰልጣኞች ስታፍ ካለፈው የውድድር አመት ጀምሮ በከፍተኛ ደረጃ ተሻሽሎ የነበረ ሲሆን ካለፈው የውድድር አመት ጀምሮ በመጀመሪያው ሰራዊት ውስጥ የቆዩት ብቸኛው አሰልጣኝ አራኪ ፣የሜዳ ውስጥ መከላከያ ቤዝሩኒንግ አሰልጣኝ እና የኢቺ የውጪ መከላከያ ቤዝሩኒንግ አሰልጣኝ ወደ ሁለተኛው የሰራዊት ማሰልጠኛ ሜዳሊያ አሰልጣኝነት ተመድበዋል ።አኪፉሚ በአለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ሃላፊ የነበረው እና ለሁለት አመታት የፒቸር አሰልጣኝ ሆኖ ያገለገለው ኦትሱካ የፒቸር አሰልጣኝ ሆኖ ተመለሰ በቡድኑ ለሁለት አመታት የባቲንግ አሰልጣኝ ሆኖ ያገለገለው ማሳሂኮ ሞሪኖ ወደ ጨዋታው ተመልሷል። አሰልጣኝ እና ኢጂ ኦቺያ የቡድኑ ዋና እና የፒቸር አሰልጣኝ ነበር ሹጂ ኒሺያማ የተሾመው የባትሪ አሰልጣኝ ሆኖ የተሾመው ኖሪሂሮ ናካሙራ የቡድኑ ኦቢ እና ለቀሪው ክፍል ንቁ ነው። ላይፍ የባቲንግ አሰልጣኝ ነው፣ እና የቡድኑ ኦቢሲ የሆነው ታካዩኪ ኦኒሺ ከሜዳ ውጪ የመከላከያ ሩጫ አሰልጣኝ ሆኖ ተሹሟል። ናካሙራ እና ሌሎች ሶስት አሰልጣኞች ከነቃ ስራቸው በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቡድኑ ተመልሰዋል። እ.ኤ.አ. _ _ _ _ ኮታሮ ዩዳ በቁጥጥሩ ስር ያለ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል። በሜይ 23፣ ተጋጣሚው አሰልጣኝ ከናካሙራ ወደ ሃሩ ተለወጠ። ኩያ ኢሺካዋ በሜይ 27 ከኦሪክስ ጋር በተደረገው ጨዋታ መሰረት ላይ ሲሮጥ የቀኝ እግሩን ቆስሏል እና በግራ ጉልበቱ ላይ የፊተኛው ክሩሺየት ጅማት እጥረት እንዳለበት ታውቋል ።በዕለቱ የቀድሞ ሂሮሺማ ጆአን ታቫሬስን አግኝቷል ። እንደ ዩ ኦኖ እና ያናጊ ፣ ዩኪ ኦካባያሺ እና ሂሮሺ ታካሃሺ ያሉ ዋና ዋና ፕላተሮች እድገት እንዲሁ በሎተ እና ኒፖን-ሃም ላይ በኢንተርሊግ ጨዋታ ላይ ሶስት ተከታታይ ሽንፈቶችን አስተናግዶ ሃንሺን ደረሰበት እና ሁኔታውን በማግኘቱ ወደ ሜዳ ወረደ። የኢንተርሊግ ጨዋታው ካለቀ በኋላ ግርጌ። በሌላ በኩል ሰኔ 15 ከኩባ እንደ አዲስ የውጭ ዜጋ ከተላከው ፔድሮ ሬቪራ ጋር የስልጠና ውል ተፈራርሟል ። በተጨማሪም፣ በጁላይ 1፣ ኩያ ኢሺካዋ የወቅቱን የተስፋ መቁረጥ ስሜት የሚያድስ የመልሶ ግንባታ ቀዶ ጥገና ተደረገ፣ እና በ8ኛው ኦሪክስ ሹንታ ጎቶን ከሪዮታ ኢሺዮካ ጋር ባደረገው የንግድ ልውውጥ ገዛ ። ከዚያ በኋላ የሹሄይ ታካሃሺ ከጉዳት መውጣቱ እና ሌሎችም የሜዳው ቡድኑን አንድ በአንድ ለቀዋል። ለዚህ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት ሁለቱም የውጭ ተጫዋቾች ማለትም ዋካማሱ በጁላይ 17 እና ጋርሲያ እና ሬቪራ በጁላይ 27 ወደ ቁጥጥር ተጨዋቾች በማደግ የነጥብ ችሎታቸውን ለማሻሻል ይሞክራሉ። ይሁን እንጂ ቡድኑ እንደቀድሞው ከስር አምልጦ አያውቅም እና በደካማ ድብደባ ተሠቃይቷል እና ከ 2016 ጀምሮ በስድስት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የታችኛው ክፍል መሆኑ ተረጋግጧል ፣ በ 414 ነጥቦች እና 62 የቤት ውስጥ ሩጫዎች ፣ ከ 12 ያክልት እና ወደ ፍፃሜው ተከታታይ ደረጃ ለማለፍ በተዋጋችው ሂሮሺማ ለማሸነፍ ያለውን ፍላጎት አሳይቷል ። በሴፕቴምበር 23 ላይ በቫንቴሊን ዶም ናጎያ ከተካሄደው የጡረታ ግጥሚያ በኋላ ኮሱኬ ፉኩዶሜ ከስራ ጡረታ ወጥቷል። በፉኩዶም ጡረታ በመውጣት በግልባጭ የእጩነት ስርዓት ቡድኑን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች በሙሉ ጡረታ ወጥተዋል። እ.ኤ.አ. _ _ 161 ድሎች። እንደ ኤ ማርቲኔዝ፣ ዳይኪ ሚትሱማታ ያሉ ሶስት የውጪ ተጨዋቾች ነፃ ኮንትራት ሆኑ (ሚትሱማታ ወደ ያክልት፣ ኤ. ማርቲኔዝ ወደ ኒፖን-ሃም ተዘዋውሯል)፣ ሾ ኢዋሳኪ ከኃይሉ ውጪ ነበር እና የልምምድ ኮንትራት ነበራቸው ሌቪራ እና ጋርሲያ ሁለቱም የውጪ ሀገራት ናቸው። ተጫዋቾች የስልጠና እድሳት ውል ተፈራርመዋል። ራኩተን ከቶሺኪ አቤ ጋር ለሂደአኪ ዋኩይ ፣ ዲኤንኤ ከዮታ ኪዮዳ ጋር ለታኪ ሱናዳ፣ እና አዲስ የውጭ አገር ሰዎች ኦርላንዶ ካሊስቴ እና አሪስቲደስ አኩዊኖ ይገበያዩ ነበር ። አልሞንቴ በሶስት አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተመልሷል, እና ሾማ ካቶ በአንድ አመት ተኩል ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሎተ ነፃ ንግድ ጋር ይመለሳል. ታትሱሮ ሃማዳ፣ ዩታ ኦሚን፣ ጆ ያማሺታ እና ርዮሱኬ ሂራታ ከኃይል ውጪ እንደሆኑ ማሳወቂያዎች ደርሰዋል፣ እና አራቱም ከዚያ በኋላ ጡረታ ወጥተዋል። በአሰልጣኝ ስታፍ የሃሩ ባቲንግ አሰልጣኝ ቡድኑን ለቋል። የቡድኑ ኦቢኤን ካዙሂሮ ዋዳ እንደ ባቲንግ አሰልጣኝ ተሾመ። አሰልጣኝ ዋዳ እንቅስቃሴ ካደረጉ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ቡድኑ ተመልሰዋል። ዳይሬክተሩ ካዙዮሺ ታቺናሚ ነው ። ካዙዮሺ ታትሱናሚ ( እ.ኤ.አ. ነሐሴ 19 ፣ 1969 ተወለደ ) ከሴትሱ ሲቲ ኦሳካ ፕሪፌክቸር ( የመሃል ሜዳ ተጫዋች ፣ ቀኝ - እጅ ምት) የቀድሞ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ እሱ የቹኒቺ ድራጎኖች ዳይሬክተር እና የኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ሜኪዩካይ ዳይሬክተር ናቸው ። በቡድኑ ውስጥ ያለው ቅጽል ስም " " ነው . በተጨማሪም የቹኒቺ ጁኒየር ካዙኪ ኢኖ እና ሌሎች ብዙ ጊዜ “ታሳን” ብለው ይጠሩታል። እ.ኤ.አ. በ 1987 የ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቤዝቦል ቡድን ካፒቴን በመሆን በኮሺየን ( 59 ኛ ምርጫ / 69 ኛ ብሄራዊ ሻምፒዮና ) ተከታታይ ድሎችን አስመዝግቧል ። በሙያተኛነት የመጀመሪያ አመት የአመቱ ምርጥ ሮኪ እና ወርቃማ ጓንት ሽልማቶችን ( በጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ አዲስ መጤ ) እና በ 2009 አሸንፏል ። 22ኛ ዓመቱን በፕሮፌሽናልነት ያሳለፈው ከስራው እስኪወጣ ድረስ በቹኒቺ ውስጥ ማዕከላዊ ተጫዋች ሆኖ ይሰራ ነበር ። በድምሩ 487 እጥፍ ፣ በ ታሪክ ከፍተኛው እና በድምሩ 2480 ሪከርዶች (በ ታሪክ 8ኛ) . ከ 2022 ጀምሮ የቹኒቺ ዳይሬክተር ይሆናል ። ከ ሚቺዮ ኒሺዛዋ (የመጀመሪያው ትውልድ) እና ሞሪሚቺ ታካጊ (ሁለተኛው ትውልድ) ጋር አንድ ላይ " ሚስተር ድራጎኖች " ( ሦስተኛ ትውልድ) ይባላል ። እ.ኤ.አ. በ 2019 ፣ ከተግባር ስራ ጡረታ ከወጣ በኋላ ፣ እንደ አትሌት ወደ ቤዝቦል ታዋቂነት አዳራሽ ተመረጠ ። ከ 2020 ጀምሮ በኒፖን ቴሌቪዥን ፣ ቹክዮ ቴሌቪዥን ፣ ፉጂ ቴሌቪዥን ፣ ቶካይ ቴሌቪዥን ፣ ሲቢሲ ቴሌቪዥን እና ሲቢሲ ሬዲዮ ላይ የቤዝቦል ተንታኝ ሆኖ አገልግሏል ። ቡድኑን ከተቀላቀለ ከመጀመሪያው አመት ጀምሮ በመደበኛነት የተቋቋመ እና ከ1990 እስከ 2005 ለ16 ተከታታይ አመታት መደበኛ አት-ባትት ቡድኑን ከተቀላቀለ በሦስተኛው አመት አስመዝግቧል። ከ 2007 በኋላ እንኳን ፣ እንደ ቆንጥጦ መምታት ብዙ ጊዜ ሲገለጥ ፣ ለፒንች መምቻ ለመዘጋጀት በሚቀጥለው የባተር ክበብ ውስጥ በመታየት በታላቅ ደስታ ተቀበሉት። ወደ የሌሊት ወፍ ሲሄዱ የነበረው ደስታ በጣም ከመጮህ የተነሳ የ"ቁንጥኝ ሂተር/ታሱናሚ" ጥሪ ሊሰማ አልቻለም። ቴክን ለመቅጣት ወደ ኋላ የማይለው ሆሽኖ ብዙም የማይናደድ እና የሆሺኖ አስተዳደር የክብር ተማሪ እየተባለ የሚጠራው እንደሆነ ይታወቃል ። 171 የቤት ሩጫዎች ። ይህ በጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል አለም ውስጥ ከምርጥ አስር ምርጥ የተጫዋቾች ቁጥር ትንሹ ነው ፣ እና ታ ብቻ 200 የቤት ሩጫዎች ላይ አልደረሰም ። በተጨማሪም፣ በአንድ የውድድር ዘመን 20 የቤት ሩጫዎችን ተመትቶ አያውቅም ። በዚህ መልኩ በፍፁም የርቀት ገዳይ ነው ሊባል አይችልም (ከጨዋታው በኋላ ሚያዝያ 24 ቀን 2009 የመጨረሻውን የሜዳውን ሩጫ ሲመታም ከኒካን ስፖርት ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ "እኔ አይደለሁም" ብሏል። " ) ነገር ግን ከመጀመሪያው አመት ጀምሮ እስከ መጨረሻው አመት ድረስ እንደ ፕሮፌሽናል ያለ የቤት ሩጫ ያለ አንድ ወቅት አልነበረም። እሱ 175 የመምታት ሪከርድ አለው ከላይ እንደተገለፀው በጃፓን 487 እጥፍ ሪከርድ ያለው ሲሆን ይህም የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ሪከርድ ሲሆን "" በመባልም ይታወቃል ምክንያቱም ሁለቱም የመጀመሪያ እና የመጨረሻ ፕሮፌሽናል ድሎች እጥፍ ድርብ ናቸው ። ሆኖም ከሜኪዩካይ አባላት መካከል ካዙሂሮ ኪዮሃራ ፣ ቶሞኖሪ ማዳ ፣ ቶኩሂሮ ኮማዳ ፣ ሺንያ ሚያሞቶ ፣ ሞቶኖቡ ታኒሺጌ እንዲሁም የድብደባ ርዕስ ስርቆትን ጨምሮ በአንድ አመት ውስጥ ብዙ እጥፍ አላሸነፉም። ደጋፊዎቹን ከተቀላቀለ በኋላ ዋናውን የመከላከል ቦታ ከአጭር ስቶፕ → ሁለተኛ ባዝማን → ግራ ሜዳ → ሁለተኛ ባዝማን → ሶስተኛ የባዝ ተጫዋች → ግራ ሜዳ → ሶስተኛ ቤዝማን የመሳሰሉ የፍጆታ ተጫዋች ነበር ። በኋለኞቹ ዓመታት ውስጥ ሚናው ወደ ቆንጥጦ መምታት ቢቀየርም, የተሰጠውን ሚና ተወጥቷል. የሂካሩ ጀንጂ " ጋራሱ ኖ ጁዳይ " ጀማሪ በነበረበት ጊዜ እንደ አበረታች መዝሙር ያገለግል ነበር ። በነጻ ከባቢ አየር ውስጥ የድራጎኖቹን አጠቃላይ ደረጃ ለማሳደግ አንቀሳቃሽ ኃይል ነው, "እኔ የተጫዋች ሊቀመንበር በነበርኩበት ጊዜ , አንጃዬን አጣሁ . " የቀድሞ የቡድን ባልደረባው ማሳ ያማሞቶ ስለ ታቱናሚ አስተያየት ሲሰጥ "በቤዝቦል እውቀቱ እና በአመራሩ ተደንቄያለሁ" እና "ችግር የለብኝም . " እሱ እና የቀድሞ ባልደረባው ታይሮን ዉድስ ተመሳሳይ የልደት ቀን ተካፍለው የልደት በዓላቸውን አብረው አከበሩ ። በጊዜው የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የነበረው ኮሱኬ ፉኩዶም በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ታቱናሚ ይናፍቅ ነበር፣ እና ፉኩዶም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እያለ የቹኒቺን ካምፕ ሲጎበኝ ፉኩዶም ፊርማዎችን መፈረሙ ታዋቂ ነው። በኋላ፣ ፉኩዶሜ ቹኒቺ በገባ ጊዜ፣ በአንድ ወቅት የታናሚ አበረታች ዘፈን የነበረው ዘፈን እንደ የደስታ ዘፈን ተወሰደ። በ1990 ጀማሪ የነበረው የሃንሺን ነብሮች የውጪ ሜዳ ተጫዋች ታኪ ሺንጆ በታ መከላከያ አነሳሽነት እና በፈቃደኝነት አጭር መቆሚያ ለመሆን ቻለ ። እሱ ዝቅተኛ ውሻ ነው እናም አልኮል መጠጣት አይችልም . በመጽሃፉ ላይ "እስከ 40 ዓመቴ ድረስ በንቃት መጫወት የቻልኩበት ምክንያት ስላልጠጣሁ ነው ብዬ አስባለሁ" ሲል ጽፏል. እ.ኤ.አ. _ " የዳይሬክተሩ የህይወት ታሪክ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 19 ቀን 1969 በኦሳካ ግዛት ውስጥ በሳይሴይካይ ሱይታ ሆስፒታል እንደ ሁለተኛ ወንድ ልጅ ተወለደ እና ያደገው በቶሪካይ ፣ ሴትሱ ከተማ ፣ ኦሳካ ግዛት ውስጥ ነው ። መጀመሪያ ላይ ቀኝ እጁ ገዳይ ፣ በወጣትነቱ በአባቱ (የቀድሞ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ተጫዋች) በግራ እጁ ተመታ ታርሟል ። በልጅነቱ ሳዳሀሩን ኦህ ያደንቅ ነበር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ሴቲሱ ማዘጋጃ ቤት አምስተኛ ጁኒየር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ወላጆቹ የተፋቱት የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለተኛ ክፍል እያለ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ታቱናሚ እናቱ ያደጉት እናቱ ከሁለት ዓመት በላይ ከሚበልጠው ወንድሙ ጋር ነው ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 4ኛ ክፍል እያለ በወንድሙ ተጋብዞ "ኢባራኪ ናኒዋ ቦይስ" የተባለውን የሃርድቦል ልጅ ቤዝቦል ቡድን ወንድሙ የተቀላቀለበት እና ራሱን ለቤዝቦል ያደረ ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 6ኛ ክፍል እያለሁ የወደፊት ህልሜ "ቤዝቦል" እንደሆነ በጽሁፌ ጻፍኩኝ ነገርግን ከዚህ ጊዜ ጀምሮ "ገንዘብ ለማግኘት እና እናቴን ለማስደሰት የቤዝቦል ተጫዋች ለመሆን የቤዝቦል ተጫዋች ለመሆን ግብ አየሁ. " . _ እስከ ስድስተኛ ክፍል የጸደይ ወቅት ድረስ ማሰሮ የነበረ ቢሆንም በክርኑ ላይ ጉዳት አድርሶ ወደ ሜዳ ተቀይሯል። የተመሳሰለው ኪያሺ ሃሺሞቶ እሱን ተክቶ ተዋጊ ሆነ ። እናቴ በቤት ውስጥ የመዋቢያዎች መደብር ትሰራለች, እና ሱቁ ከተዘጋ በኋላ እንኳን, ብዙ ጊዜ ለመውለድ ትወጣለች . በ1985 ዓ.ም እሱ በኬኬ ጥምረት መነሳሳት ብቻ ሳይሆን ከመዋዕለ ህጻናት የነበረው ሃሺሞቶ የተባለ የልጅነት ጓደኛ በመጀመሪያ ወደ ለመሄድ ወሰነ ይህም ስሜቱን የበለጠ ጠንካራ አድርጎታል ወደ ኦሳካ ንግድ ዩኒቨርሲቲ ሳካይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ) ይናፍቀው የነበረውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገባ ። ከሃሺሞቶ፣ አቱሺ ካታኦካ ፣ ሂሮኪ ኖሙራ (በዚያን ጊዜ ሂሮሺ ኖሙራ)፣ ኢዙሚ ኩዋታ ፣ ወዘተ. በቤዝቦል ክለብ ማሰልጠኛ ካምፕ "ኬንሺ ዶርሚቶሪ " ውስጥ የሁለት አመት ከፍተኛ ከሆነው ማሱሚ ኩዋታ ጋር አንድ ክፍል ይጋራል ። በ1986 ዓ.ም በ58ኛው የተመረጠ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቤዝቦል ውድድር ላይ ተሳትፏል ፣ እና ከሺዙካ ፕሪፌክትራል ሃማማሱ ንግድ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጋር በተደረገው የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያ እንደ 6ኛ አጭር ስቶፕ ተሳትፏል ፣ነገር ግን በመጀመሪያው ጨዋታ ተሸንፏል። በ1987 ዓ.ም ካፒቴን ሆኖ፣ በፀደይ እና በበጋ 59ኛው የተመረጠ የኮሺየን ውድድር እና 69ኛው የበጋ የኮሺየን ሻምፒዮናዎችን በተከታታይ አሸንፏል ። የፀደይ ኮሺየንን ካሸነፈ በኋላ የታቱናሚ ስም ለረቂቁ እጩነት እጩ ሆኖ ወጣ ነገር ግን በወቅቱ የሰጠው ግምገማ በ 5 ኛ እና 6 ኛ ደረጃ ላይ በጣም ከፍ ያለ አልነበረም ። በእንደዚህ ዓይነት ግምገማ ፣ ጊዜው አልረፈደም ። በኮሌጅ ወይም በህብረተሰብ አባልነት ቤዝቦል መጫወትን ለመቀጠል እና ከዚያም ፕሮፌሽናል ለመሆን" ሲል በወቅቱ ተናግሯል ፕሮፌሽናል ስለመሆኑ አሉታዊ ነበር ። ከዚያ በኋላ በበጋው በኮሺየን 9 በመምታት በ21 የሌሊት ወፍ ፣ 2 የቤት ሩጫ እና 8 በአጫጭር ስቶፕ ሻምፒዮናውን በማሸነፍ ተጫውቷል። በዚህም ምክንያት የእያንዳንዱ ቡድን የስካውት ግምገማም በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል፣ “በሁለተኛ ደረጃ እንደሚዘጋጅ እርግጠኛ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በወቅቱ የናንካይ ሃውክስ ሥራ አስኪያጅ የነበረው ታዳሺ ሱጊዩራ፣ ቁጥር አንድን ረቂቅ የመምረጥ ፖሊሲ በፍጥነት አቋቋመ፣ እና የን አማካሪ አነጋግሮ፣ `` ን በእውነት እፈልጋለሁ ። በነገራችን ላይ ናንካይ ብቻ ታ በዛን ጊዜ ቁጥር 1 የሰጠ ሲሆን ሌሎች ቡድኖች ቁጥር 2 ወይም 3 ሰጥተውታል። በዚህ ምክንያት እና ናንካይ የተመሰረተው በኦሳካ ግዛት እና በኦሳካ ስታዲየም ውስጥ ነው , እሱም የትውልድ ከተማው ነው, ታቱናሚ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ወደ ናንካይ ለመግባት ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው. እንደ እውነቱ ከሆነ የናንካይ ጎን ለታቱናሚ ከፍተኛ ግምት ነበረው, "ከሚቀጥለው የውድድር ዘመን ጀምሮ, የዩጋሚዳኒ እና የ ትኩስ ሁለት ጨዋታዎችን እንሸጣለን ." ሆኖም፣ በሌላ በኩል፣ በዚያን ጊዜ በማዕከላዊ ሊግ እና በፓሲፊክ ሊግ መካከል ባለው ተወዳጅነት ልዩነት እና የዮሚዩሪ ጃይንትስ ሥራ አስኪያጅ ለነበረው ዋንግ ያለው አድናቆት፣ እሱ ደግሞ በማዕከላዊ ሊግ መጫወት ፈልጎ ከሆነ። ይቻላል . እ.ኤ.አ. በ 1987 ረቂቅ ስብሰባ ናንካይ እና ቹኒቺ ድራጎኖች ለመጀመሪያ ጊዜ ተወዳድረው ነበር ፣ እና በናንካይ ሥራ አስኪያጅ ሱጊዩራ እና በቹኒቺ ሥራ አስኪያጅ ሴኒቺ ሆሺኖ መካከል የተደረገ ሎተሪ ነበር ። በመጨረሻ ሆሺኖ ሎተሪ አሸንፏል፣ ቹኒቺ የመደራደር መብት አግኝቶ ቹንቺን ተቀላቅሏል። በዛን ጊዜ ቹኒቺ የኪዮ ዩኒቨርሲቲ ዋና አዛዥ የሆነውን ሳቶሺ ሱዙኪን ለመሾም አቅዶ ነበር ነገር ግን በሚቀጥለው አመት የበጋ ወቅት ለሴኡል ኦሊምፒክ ወደ አማተር ቤዝቦል እንደሚሄድ አስታወቀ ። የአውራጃውን የበላይ ጠባቂ የነበረው ሙኒዮ ናካታ ስለ ጉዳዩ የነገረኝ ረቂቅ ስብሰባ እና ካንሳይ ነበር። በተጨማሪም ታትሱናሚ እራሱ የዶርም በረንዳ ላይ ነበር ከረቂቅ ስብሰባው በፊት በነበረው ምሽት ከላይ ለተጠቀሰው ማዕከላዊ ሊግ ካለው አድናቆት የተነሳ ከፊት ለፊቱ የታየውን ተወርዋሪ ኮከብ ሲያይ ቹኒቺን መቀላቀል ፈለገ ። . ቹኒቺን ለመቀላቀል ከወሰነ በኋላ ወዲያውኑ ከላይ ከተጠቀሰው ዳራ ለሱጊዩራ እውቅና ጻፈ። በምላሹ ሱጊዩራ እንዲህ አለ፡- “ታ በረቂቁ ውስጥ በሥነ ምግባር ብልግናዬ የተነሳ መሳል አልቻልኩም። ከቹኒቺ ድራጎኖች ጋር። ከዚያ በኋላ ቡድኑን ለመቀላቀል ከቹኒቺ ጋር ድርድር ውስጥ ገባ እና 3 እና 5 ለዩኒፎርም ቁጥር (በወቅቱ ባለ አንድ አሃዝ ቁጥር ነበር) እጩዎች ቀርቦ 3 ን መርጧል ። ታትሱናሚ 3ቱን እንደመረጠ ተናግሯል፣ "ሁልጊዜ 3 በጣም ጥሩው ባለአንድ አሃዝ የደንብ ልብስ ቁጥር ነው ብዬ አስቤ ነበር ። " በ1988 ዓ.ም ዋና አሰልጣኝ ኢኩኦ ሺማኖ እና ጄኔራል አሰልጣኝ ታትሱሂኮ ኪማታ እንዲሁ ባህሪያቱን አይተዋል ፣የፀደይ ካምፕን ከመጀመሪያው ሰራዊት ጀምረው እና እንደ ሁለተኛው አጭር ማቆሚያ ተመርጠዋል ። ያለፈው አመት ምርጥ ዘጠኝ አጭር ስቶፕ የነበረውን ማሳሩ ኡኖን ወደ ሁለተኛ ቤዝማን እስኪለውጥ ድረስ ተመርጧል ። ለዚህ ምላሽ, ኡኖ ስለ ቅሬታ አላቀረበም ወይም ቅሬታ አላቀረበም, ይልቁንም "ከእርሱ ጋር ለመስራት ቀላል የሆነ አካባቢን ፈጠረ . " ይሁን እንጂ የስፕሪንግ ካምፕ በተያዘበት የቬሮ ቢች ሜዳ ላይ ልምምድ ሲደረግ ሚዛኑን አጥቶ ቀኝ እጁን ሲመታ የቀኝ ትከሻውን በመጉዳት ከወቅቱ መጨረሻ እስከሚቀጥለው አመት ድረስ ተከታታይ ሁኔታዎችን ትቶ ነበር። በመክፈቻው ጨዋታም ቢሆን እንደ ጀማሪ ፒቸር "ቁጥር 2 አጭር" (በቡድኑ ታሪክ ውስጥ ብቸኛው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ አዲስ መጤ) ሆኖ ሙሉ መግቢያ ላይ ተሳትፏል። በ 1957 ከቴሩ ናሚኪ ( ሃንሺን ) እና ሳዳሃሩ ኦ ( ጋይንት ) በ 1959 ከ 29 ዓመታት በኋላ የውድድር ዘመኑን መክፈቻ ለመጀመር ሶስተኛው የማዕከላዊ ሊግ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመራቂ ጀማሪ ነው። ከዩኪዮ በ22 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 10ኛ ተጫዋች ነው። አይዳ ( ኪንቴሱ ) . ዮኮሃማ ታይዮ ዌልስ የመክፈቻ ፒቸር ሚትሱኖሪ ካኬሃታ በሶስተኛው የሌሊት ወፍ በስድስተኛው 28)መታእጥፍየመጀመሪያውንግርጌዙር ነው ። ከዚያ በኋላ፣ ቁጥር 4፣ የሂሮሚትሱ ኦቺያ በወቅቱ መታእሱ በሕይወት ተርፎ የመጀመሪያ ነጥቡን አስመዝግቧል (በተመሳሳይ ጨዋታ ለድራጎኖች ብቸኛው ነጥብ ነበር)። በዚያን ጊዜ የነበረው አበረታች መዝሙር የ " ተውኔት ነበር። በማዕከላዊ ሊግ ውስጥ ከታትሱናሚ በኋላ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመራቂ አዲስ መጤ አሰላለፍ የለም። በዛው አመት ኮከብ ጨዋታ በደጋፊዎች ድምጽ በአጫጭር ስቶፕ ምድብ ተመርጧል , እና በሁሉም ሊጎች ላይ በሃላፊነት ከሚገኘው ዳይሬክተር ዋንግ ለሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች የመሳተፍ እድል ተሰጥቶታል። በኒሺኖሚያ ስታዲየም በመጀመርያው ዙር 8ኛውን ኢኒንግን በመምታት በኮከብ ቆጠራው ጨዋታ ከሂሮሺ ሹኖ የመጀመሪያውን መምታት ችሏል።በጃሂ የተገደለ ሲሆን ሁለተኛው እና ስታዲየም በመጀመርያው ዙር 8ኛውን ኢኒንግን በመምታት በኮከብ ቆጠራው ጨዋታ ከሂሮሺ ሹኖ የመጀመሪያውን መምታት ችሏል።በጃሂ የተገደለ ሲሆን ሁለተኛው እና ሶስተኛው የሌሊት ወፍ ደግሞ በሂሳኖቡ ዋታናቤ ፊት ለፊት አፈገፈጉ ። በሌሊት ወፎች ውስጥ በሶስት ውስጥ ምንም ስኬት ። በቶኪዮ ዶም ከሦስተኛው ኢኒኒንግ ሶስተኛው መግቢያ ላይ እስከ ሁለተኛው ድረስ ስምንት ዱላዎችን ፍጹም በሆነ መልኩ ያፈናቀለው የመነሻ ፒተር ዩኪሂሮ ኒሺዛኪ መትቷል። በመደበኛው የውድድር ዘመን 110 ጨዋታዎች ላይ ተሳትፏል፣ ልክ የሌሊት ወፍ መደበኛ ተራ ላይ ደርሷል እና በሊጉ ዝቅተኛው የምድብ አማካኝ ነበረው በነሀሴ ወር ወርሃዊ የድብደባ አማካይ በ10% ክልል ውስጥ ነበር ይህም ከሰኔ ጀምሮ , ሁለት ጊዜ ሳይመታ 20 ሂት ወይም ከዚያ በላይ አስመዝግቧል . እናአስተዋፅኦሻምፒዮናለሊግ ሁሉንም ጨዋታዎች በጃፓን ተከታታይ በተመሳሳይ አመት ጀምሯል. በመከላከያ እና በመሠረታዊ ሩጫ ችሎታው የዓመቱ ምርጥ ጀማሪ ሽልማት ተሸልሟል ። እ.ኤ.አ. ከ 2021 ጀምሮ ታትሱናሚ ለመጀመሪያው ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቃን ሽልማት የተቀበለው የመጨረሻው ነው ። በተጨማሪም የወርቅ ጓንት ሽልማትን በማሸነፍ የመጀመሪያው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመራቂ ነበር ። ይሁን እንጂ በሌላ በኩል በጃፓን ተከታታይ መጨረሻ ላይ ከላይ የተጠቀሰው የቀኝ ትከሻ ህመም ተባብሷል, እና በትክክል ኳስ መወርወር ባለመቻሉ በጣም ያሠቃያል ተባለ . የጃፓን ቀይ መስቀል ማህበር ምስል ገጸ ባህሪ ሆኖ ተሾመ ። በ1989 ዓ.ም ባለፈው አመት የጸደይ ወቅት ባጋጠመው የቀኝ ትከሻው ላይ በደረሰ ጉዳት የውድድር ዘመኑን በሁለተኛው ጦር ጀምሯል እና በውድድር ዘመኑ በ30 ጨዋታዎች ብቻ መሳተፍ ችሏል። በሆሺኖ ጥያቄ አንድ ጊዜ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ወስኖ በነሀሴ ወር ወደ አሜሪካ ሄዶ ነበር ነገርግን የመረመረው ፍራንክ ጆቤ ቀዶ ጥገናውን ለሌላ ጊዜ አስተላልፎ "በትከሻህ ላይ ያለውን ጡንቻ ካሰለጠህ ትድናለህ " ሲል መከረው ። በኋለኞቹ አመታት, በዚህ አመት በደረሰበት ጉዳት ምክንያት የአካል ሁኔታውን ለመቆጣጠር ትኩረት መስጠት እንደጀመረ ተናግሯል. በውድድር ዘመኑ መገባደጃ ላይ ወደ ሠራዊቱ ተመለሰ፣ እና ከዚያ በኋላ እስከ መጨረሻው ድረስ በ19 ጨዋታዎች ጥሩ አማካይ 30% ነበረው ። በ1990 ዓ.ም ኤፕሪል 7 ( ናጎያ ስታዲየም ) ላይ ከታይዮ ጋር በተደረገው የመክፈቻ ግጥሚያ ፣ በመጀመሪያው የሌሊት ወፍ ላይ የቤት ሩጫን መታ ። በዚያው አመት የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን እየወሰደ በጨዋታው ውስጥ መጫወቱን ቀጠለ እና በ128 ጨዋታዎች ላይ በአጭር ማቆሚያ ተሳትፏል። ተመልሷል እና በዋነኛነት እንደ ግንባር ቀደም ሰው በመሆን ንቁ ሚና ተጫውቷል፣ አማካይ .303 እና 155 ሂቶችን አስመዝግቧል። በዓመቱ መገባደጃ ላይ በአማካይ ከ30% በታች የሆነ የድብደባ ውጤት ገጥሞታል፣ ነገር ግን መሳተፉን ቀጠለ፣ በዚህም ምክንያት 30 በመቶውን ጠብቆ የውድድር ዘመኑን አጠናቋል። ይህም ብዙ በራስ መተማመን እንደፈጠረለት ተናግሯል በ 28 ሚሊዮን የ የሚገመተው ደሞዝ ጋር ውል እድሳት . በተጨማሪም በዚህ አመት አግብቻለሁ እና ትልቋ ሴት ልጄ ተወለደች. በ1991 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ በዳይሬክተሩ ጥቆማ ከጄንጂ ፉጂታ ምርጫ ጋር በሁሉም ኮከብ ጨዋታ ላይ ተሳትፏል። በቶኪዮ ዶም ውስጥ በአንደኛው ዙር በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ደረጃ ጀምሯል, ነገር ግን በመጀመሪያው ጠረጴዛ ላይ እንደ መጀመሪያው ድብደባ, መታ. ዳይሬክተር ሆሺኖ በዚህ አመት ስራቸውን ለቀቁ። በ1992 ዓ.ም በዚህ አመት የተሾመውን ዳይሬክተር ሞሪሚቺ ታካጊን አጭር ስቶፕ ወደ ሂቶሺ ታኔዳ እና ሌሎች ወደ ሁለተኛ ደረጃ እንዲቀይሩ ለመነ። በዚህ አመት በካምፕ ውስጥ የቀኝ ክንዱን ቆስሏል እና ሚያዝያ 4 ላይ በመክፈቻው ላይ ተሳትፏል. በዚህ ቀን, እሱ በባት ላይ በመጀመሪያ ድብል መታው , እና በ 7 ኛው ኢኒንግ ግርጌ ላይ, በግራ ሜዳ ላይ የቤት ሩጫን መታ. ነገር ግን ከጨዋታው በኋላ ቀኝ እጄን ስቀዝቅዝ ክንዴን ከሚያስፈልገው በላይ በበረዶ ውሃ ውስጥ አስጠምቄው በመረጃ ጠቋሚ ጣቴ ላይ ውርጭ ተፈጠረ ። አሰልጣኙ ስለዚህ ጉዳይ ያውቅ ነበር, ነገር ግን በታቱናሚ ፈቃድ ምክንያት, ለዳይሬክተሩ እና ለአሰልጣኙ መንገር አልቻለም. በመጨረሻ ፣ ከዚያ በኋላ እንኳን ፣ የቀዘቀዘ እና መንቀሳቀስ ያልቻለውን አመልካች ጣቱን እየያዘ የተለያዩ መዝገቦችን ትቷል ። ምንም እንኳን በብልሽት ምክንያት የመጀመሪያዎቹን ደረጃዎች ያመለጠው ቢሆንም, በሁለት አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የ 30% ድብደባን አስመዝግቧል. ሆኖም ቡድኑ ታ ከተቀላቀለ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ታች ጨርሷል። በ1993 ዓ.ም ከሰኔ 11 ጀምሮ በተከታታይ የውድድር ዘመን የመከላከል እድሎች ምንም አይነት ስህተት አለመስራቱን የቀጠለ ሲሆን የቀድሞ ሪከርዱንም አሻሽሏል። የውድድር ዘመኑን በ997 ጨርሷል ፣ መዝገቡን በመቀጠል። በዚህ የውድድር ዘመን 16 የቤት ሩጫዎችን መዝግቧል፣ ነገር ግን ጡረታ እስኪወጣ ድረስ ይህ ሪከርድ ሊሰበር አልቻለም (እ.ኤ.አ. የተቀደሰ የደስታ መዝሙር ከዚህ አመት ይለወጣል። በ1994 ዓ.ም ሰኔ 11 ቀን ከዮሚዩሪ ጃይንትስ ጋር በተደረገው ግጥሚያ ሂዴኪ ማትሱ ሀይለኛ ኳስ በመምታት ስህተት በመመዝገብ 712 ጊዜ በማቆም ከቁጥር በላይ ሆኗል ( በኬንታሮ ሴኪሞቶ ተሰበረ )። ኦክቶበር 10፣ በሻምፒዮንሺፕ ግጥሚያ ( 10.8 ወሳኝ ጦርነት )፣ ከግዙፎቹ ጋር በተመሳሳይ ፍጥነት በተካሄደው፣ ማሱሚ ኩዋታ በ8ኛው ኢኒኒግ ግርጌ ላይ እንደ መጀመሪያው ድብደባ ሶስተኛውን ቤዝ ኢንፊልድ መታ። . እንዲሁም፣ ጡረታ ከወጣ በኋላ፣ የግራ ትከሻው አሁንም የዚህ መፈናቀል ተከታይ ሆኖ እንደሚጎዳው ተናግሯል (በእርግጥ እስከዚያው ጊዜ ድረስ በድርብ-አሃዝ ጨዋታዎች ላይ የተሳተፈው የአጭር ስቶፕ አቀማመጥ በነጠላ አሃዝ ውስጥ ወይም ያለተሳትፎ ቆይቷል በሚቀጥለው ዓመት). በ1995 ዓ.ም ሰኔ 11 በተደረገው የጋይንትስ ግጥሚያ፣ የመጀመሪያውን የስንብት የቤት ሩጫውን መታ ። ቡድኑ በውድቀት ውስጥ እያለ ታግሏል እና ለሁለተኛ ጊዜ የወርቅ ጓንት ሽልማትን እንደ እራሱ እና ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ሁለተኛ ቤዝማን አሸንፏል። ከዚህ አመት ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ አመታት በሁለተኛው የባዝማን ክፍል ይሸለማል። በ1996 ዓ.ም ሆሺኖ ወደ ዳይሬክት ተመለሰ። ለዘንድሮው የኮከብ ተጫዋች ጨዋታ በሁለተኛው ቤዝማን ክፍል በደጋፊዎች ድምጽ ተመርጧል ። ምንም እንኳን በዚህ አመት ምርጡ የሆነውን አማካይ .323 ቢቲንግ ቢተወውም ከቡድን አጋሮቹ አሎንዞ ፓውል እና ሃትሱሂኮ ቱጂ (በሊግ 3ኛ) አማካዩን ለመምታት ፍልሚያውን ተሸንፏል እና ከፍተኛውን አሸናፊ አላገኘም ። በዚህ አመት, እሱ ለመጀመሪያው ምርጥ ዘጠኝ ተመርጧል . እ.ኤ.አ ኦክቶበር 10 በናጎያ ስታዲየም የመጨረሻ ይፋዊ ጨዋታ በቹኒቺ ከኋላ የመምጣት እድል ባለበት ካዙሂሳ ካዋጉቺ ከ9ኛው ኢኒኒግ ግርጌ በመምታት የመጨረሻው ድብደባ ሆነ እና የግዙፉ ድል ​​ተወስኗል ( የሜካፕ ድራማ )። በ1997 ዓ.ም ከዮኮሃማ ቤይስታርስ ጋር በተደረገው የመክፈቻ ጨዋታ ከዩኪ ሞሪታ የመጀመሪያውን ድብደባ በመምታት በናጎያ ዶም የመጀመሪያ ይፋዊ ጨዋታ በተመሳሳይ ስታዲየም የመጀመሪያ የቤት ሩጫ ሆኗል ። በኦገስት 22 ከሃንሺን ጋር በተደረገው ግጥሚያ ዑደቱን መምታቱን አሳክቷል ። ሆኖም የውድድር ዘመኑ በመጥፎ ሁኔታ አብቅቶ ቡድኑ ከታች ወደቀ። በዚህ አመት የተፈጠረው የአስደሳች ዘፈን ግጥሞች እንደ " ሙሉ መንፈስ መወዛወዝ " እና " በኋላ ስክሪኑ ላይ " የሚባሉት የረዥም ርቀት ተኳሾች የሚባሉትን የሚያስታውሱ ሀረጎች ነበሩት፣ ነገር ግን መካከለኛ ከሆነው ታትሱናሚ ጋር አይመሳሰሉም። በ1999 በ ጁኒየር ለሆነው ለኮሱኬ ፉኩዶሜ እንደ አበረታች ዘፈን ተቀየረ እና እስከ 2007 ፉኩዶም ግጥሙን ከቀየረ በኋላ ቡድኑን ለቆ እስከ 2007 ላይ ውሏል ። ኦጋሳዋራ . በ1998 ዓ.ም ቴሩዮሺ ኩጂ እና ሊ ጆንግ ቤኦም የሜዳ ውስጥ ቦታን ተቀላቅለው ወደ ግራ ሜዳ ተቀይረው የውጪ መከላከያ አሰልጣኝ ሆኖ ከተሾመው ኢታሩ ኒኖሚያ ልዩ ስልጠና አግኝቷል ። በሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም የመክፈቻ ጨዋታውን 3ኛ ተጫዋች እና የግራ ሜዳ ተጨዋች በመሆን የተሳተፈ ሲሆን በሌሊት ወፎች 4 ምንም አይነት ድል አላገኘም። በሜይ 26፣ የዳይሬክተር ሆሺኖ የትውልድ ከተማ በሆነው በኩራሺኪ ሙስካት ስታዲየም በሃንሺን ግጥሚያ በቴትሱሮ ካዋጂሪ እና ተሩሂሮ ያኖ ባትሪ ላይ ምንም አይነት ጉዳት ሲደርስበት ሙሉ ጨዋታ ተጫውቷል ። ሰኔ 13 ከዮኮሃማ ጋር በተደረገው ግጥሚያ ናኦ ቶጋና በናጎያ ዶም የመጀመሪያውን ቤዝ -የተጨናነቀ የቤት ሩጫን መታ ። እንዲሁም በዚያው አመት የኮከብ ኮከብ ጨዋታ የመጀመሪያው ዙር በናጎያ ዶም ፣ ማትሱይ እና አዲስ መጤ ዮሺኖቡ ታካሃሺ በሜዳው ውጪ ባሉ ደጋፊዎች ተመርጠዋል። በውጪ ምድብ ውስጥ ቢመረጥም, በናጎያ ዶም የተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ዘጠነኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተጫዋች ሆኖ ተሾመ በካትሱያ ኖሙራ , የያክልት ሥራ አስኪያጅ, የሁሉም ማዕከሎች አዛዥ. በዚህም ምክንያት በዚህ አመት የሊ ጆንግ-ቢም ጉዳት የግራ መስመር ተጨዋች ብቻ ሳይሆን ሁለተኛ ባዝማንም እንዲጫወት አድርጎታል ።እሱ ብዙ ጊዜ አገልግሏል በ1999 ዓ.ም የተጫዋች ሊቀመንበር ተሾመ ሊ ጆንግ ቤኦምን ለመተካት ወደ ሜዳ ተመለሰ እና ከሂሮሺማ ቶዮ ካርፕ ጋር በተደረገው የመክፈቻ ጨዋታ "5ኛ ቤዝማን" ሆኖ ጀምሯል ። የታትሱናሚ ወቅታዊ መምታት በመክፈቻው ጨዋታ ከኋላ መጥቶ ድል አስመዝግቧል ፣ እና ከዚያ ቹኒቺ በታይላንድ የፕሮፌሽናል ቤዝቦል መክፈቻ ላይ 11 ተከታታይ ድሎችን አሸንፋለች ። ምንም እንኳን የድብደባው አማካይ 20% እና 6 ደቂቃ ቢሆንም የቡድኑን በጣም ያሸነፈውን መዝግቦ ለቡድኑ ድል አስተዋፅዖ አድርጓል። በሴፕቴምበር 30 በያክልት ስዋሎውስ ጨዋታ ( ጂንጉ ስታዲየም ) የቡድኑ ድል ሲወሰን የመጨረሻው ድብደባ ሁለተኛውን ዝንብ አውጥቶ ያሸነፈውን ኳስ ያዘ ። በዋንግ የሚመራው የጃፓን ተከታታይ የመጀመርያው ዙር ዳይኢይ ኪሚያሱ ኩዶ በ13 ምቶች ውድድሩን ያሸነፈው በሌሊት ወፎች 2 ጊዜ በመምታት 4 ጊዜ በመምታት በ2ኛው ዙር ኬኒቺ ዋካታቤ የመጀመሪያውን 2 ነጥብ በጊዜው መትቷል። በ 1 ኛ ኢኒኒንግ አናት ላይ 1 ሞት ከተጫኑት መሰረቶች ጋር የተተወ. በመክፈቻው ጨዋታ, ሁለተኛውን ድብደባ ተመድቦለታል, ነገር ግን ከኤፕሪል አጋማሽ ጀምሮ ወደ አምስተኛው ድብደባ ተመለሰ. በኤፕሪል 13 በሂሮሺማ (ናጎያ ዶም) ላይ በተካሄደው የ 8 ኛው ዙር ግርጌ ላይ ከኬን ታካሃሺ በድምሩ 1500 ምቶች ተመዝግቧል ። በዚህ አመት የድብደባው አማካይ በአራት አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 30% ደርሷል። በሚቀጥለው አመት ጥር 15 ቀን ውሉን አድሶ በ 190 ሚሊዮን የን አመታዊ ደሞዝ ፣ ይህም ለ ቹኒቺ ተወላጅ ተጫዋች ከፍተኛው መጠን (በዚያን ጊዜ) ነበር ። ሰኔ 13 ከሀንሺን ነብሮች ( ኦሳካ ዶም ) ግጥሚያ በኋላ የድብደባው አማካይ ወደ ወረደ ። በጨዋታው ሁለተኛ አጋማሽ አገግሞ የመጫወት አማካዩን ወደ 30% ቢያሳድግም 30% ሳይደርስ የውድድር ዘመኑን አጠናቋል። በከፊል ቡድኑ 5ኛ ሆኖ ስላጠናቀቀ በተጫዋቹ ስብሰባ ህዳር 28 ላይ መግለጫ አሰራጭቷል እና በታህሳስ 28 ኮንትራት እድሳት ላይ ቡድኑን ወደ አንድ ለማምጣት ያለውን ቁርጠኝነት አሳይቷል ። በታህሳስ ወር የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ተጫዋቾች ማህበር ሊቀመንበር ሆነ ። በተመሳሳይ የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ተጫዋቾች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን በማገልገል፣ የተጫዋቾችን ደረጃ በማሳደግ እና ቤዝቦል በማስተዋወቅ ላይ ያተኩራል። በዚህ አመት ከታትሱናሚ ጋር ለረጅም ጊዜ ሲታገል የነበረው ሆሺኖ ከስራ አስኪያጅነቱ ተነስቶ ቡድኑን ለቋል። በሜይ 21 ከያክልት (ናጎያ ዶም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ ሪያታ ኢጋራሺ በ9 ኛው ኢኒኒግ ግርጌ የመጀመሪያውን የስንብት ቤት ሩጫውን በመምታት መሰረቱን ያለ ሞት ተጭኗል ። በሰኔ ወር ወርሃዊ የባቲንግ አማካኝ .342 ፣ 18 በአንድ ወር (በሊግ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል) ፣ የባቲንግ አማካኝ አስመዝግቧል ። እንዲሁም በውድድር ዘመኑ መጀመሪያ ላይ 5ተኛውን ድብደባ ተመድቦለት ነበር ነገርግን 4ተኛው ድብደባ ሊዮ ጎሜዝ በጁላይ 3 በጋይንትስ ግጥሚያ (ቶኪዮ ዶም) የቀኝ ጉልበት ህመሙን አባብሶ ከጦር ሜዳ አገለለ ። ኢሺካዋ ፕሪፌክትራል ቤዝቦል ስታዲየም ) በ 7 ኛው ቀን 4 ኛ ድብደባ ተመድቦለታል ። በሙያተኛነት በ15 አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመደበው ቁ.በ 2 እና 7 ስኬት አሳይቷል ይህም የቡድኑን የ 7 ሽንፈት ጉዞ አቁሟል ። በጨዋታው ሁለተኛ አጋማሽ ላይ የ 66 ኛውን ተመዝግቧል, ይህም በሂሮሺማ (ሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም ) ላይ በነሐሴ 15 ላይ በተደረገው ግጥሚያ ከፍተኛ ነበር . ነው . በዚህ ዓመት, እሱ ከላይ ከተጠቀሰው ሐምሌ 7 ከጨዋታው በኋላ 4 ቁጥር ሆኗል፣ በሁለት ተመዝግቧልዓመታት ውስጥ . በ2003 ዓ.ም በውድድር ዘመኑ መጀመሪያ ላይ የ 3 ኛውን ድብደባ ተመድቦ ነበር, ነገር ግን ከግንቦት ወር ጀምሮ, በአዲሱ አባል አሌክስ ኦቾአ ምትክ 4 ኛ ድብደባ ተመድቧል እና 8 ተከታታይ መዝግቧል . በጁላይ 5 ከግዙፎቹ (ቶኪዮ ዶም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ በ ከፍተኛ አለቃ በካዙሂሮ ኪዮሃራ ፊት ለፊት ከባድ የመምታት ሽልማትን አስመዝግቧል እና ከማሳኖሪ ሃያሺ በቀኝ በኩል በ 8 ኛው ኢኒንግ አናት ላይ በመምታት ይህንን አደረገ። የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ፡ በድምሩ 2000 ሂቶች፣ 30ኛው ተጫዋች ፣ እና ከአንድ ቀን በፊት በተጀመረው የጋይንትስ ግጥሚያ ቃል በገባው መሰረት ትልቅ የአበባ እቅፍ አበባን ከኪዮሃራ ተቀብሏል ። በተጨማሪም ከዚህ ግጥሚያ በፊት ታቱናሚ ሳያውቅ ለጋዜጠኛው ጥያቄ ምላሽ ሰጥቷል፣ “በዛሬው ጨዋታ (የ2000ኛውን ሾት) እመታለሁ ” ሲል ተናግሯል ። ከጨዋታው በኋላ የኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ሜኪዩካይ ለመቀላቀል ጋዜጣዊ መግለጫ ተካሂዷል ። ከዚያ በኋላ በዳይሬክተሩ ጥቆማ ለኮከብ-ኮከብ ጨዋታ ተመርጧል እና በኦሳካ ዶም በ 8 ኛው ዙር የመጀመሪያ ዙር በ እንደ መቆንጠጥ ተሾመ እና ካዙሚ ሳይቶ በእጥፍ መታ። በውድድር ዘመኑ ሁለተኛ አጋማሽ ላይ በ28 አት-የሌሊት ወፎች ውስጥ 28 ተከታታይ ጨዋታዎችን ምንም ውጤት አላስመዘገበም፣ ይህም በነሐሴ ወር የእሱ የከፋ ግኑኝነት ነበር፣ እና በሴፕቴምበር የድብደባው አማካይ .150 . በዚያው አመት የወርቅ ጓንት ሽልማትን እንደ ሶስተኛ ቤዝ ተጫዋች አሸንፏል፣ በኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ ሶስት ቦታዎችን በማሸነፍ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆነ (አጭር ጊዜ፣ ሁለተኛ ባዝማን እና ሶስተኛ የባዝ ተጫዋች) ። እ.ኤ.አ. በ2021 የውድድር ዘመን መገባደጃ ላይ ታቱናሚ በሦስት ቦታዎች ብቸኛው አሸናፊ ሆኖ ቀጥሏል። በውድድር ዘመኑ ከ1999 ጀምሮ ያገለገለውን የቡድን ተጫዋች ሊቀመንበር ለሂሮካዙ ኢባታ አስረከበ ። እንዲሁም በ " እሁድ ድራጎኖች " ( ሲቢሲ ቲቪ ) በተመሳሳይ ውጪ ሲታይ ለቀጣዩ የውድድር አመት ልዩ አላማው በሁሉም ጨዋታዎች ላይ መሳተፍ እና ሶስት እጥፍ ማሳካት ነበር (በአማካኝ 30%፣ 30 የቤት ሩጫዎች፣ 30 የተሰረቀ ቤዝ 85 . በ2004 ዓ.ም ከመክፈቻው እንደ ሶስተኛ እና ሶስተኛ ቤዝማን ሆኖ አገልግሏል። በኤፕሪል 2 ከሂሮሺማ ጋር በተደረገው የመክፈቻ ግጥሚያ (ናጎያ ዶም ) ነጥቡ ሲያያዝ በ7ኛው ዙር ግርጌ ላይ ትክክለኛውን የመስዋዕትነት ዝንብ መታ ። እንዲሁም በኤፕሪል 4 በተመሳሳይ ካርድ የቀኝ መስመርን በጊዜው በመምታት በ11ኛው ዙር ግርጌ ላይ በሁለት ሞት ፣በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ፣በአምስት አመታት ውስጥ ቡድኑ ለመጀመርያ ሶስት ተከታታይ ድሎች አስተዋፅዖ አድርጓል ። ሆኖም ከዚያ በኋላ በ19 አት-የሌሊት ወፎች ምንም ውጤት አልመዘገበም እና የመመታቱ አማካይ በ10% ክልል ለተወሰነ ጊዜ ነበር ፣ ስለዚህ ኤፕሪል ቀርፋፋ ነበር። አሁንም በግንቦት ወር 17 ተከታታይ ድሎችን አስመዝግቧል ፣ 35 አማካኝባቲንግ፣ድሎች ወርሃዊውን መደብደብ እና ማሸነፍ ። እንዲሁም በተመሳሳይ ወር በ 23 ኛው ቀን ከዮኮሃማ ( ዮኮሃማ ስታዲየም ) ጋር በተደረገው ግጥሚያ በ 8 ኛው ኢኒንግ አናት ላይ በቀኝ ክንፍ መስመር ላይ በእጥፍ በመምታት በአንድ ሞት እና በአንደኛ እና በሶስተኛ ደረጃ አዲስ የማዕከላዊ ሊግ ሪኮርድን አስመዝግቧል ። ከ 423 እጥፍ . በሰኔ ወር 37 ድሎች እና የድብደባ አማካይ ነበረው ። ከግንቦት በኋላ በዚህ መልኩ ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረግ የመጀመርያውን አጋማሽ .357 (በሊጉ አንደኛ ) በማጠናቀቅ አጠናቋል ። በዚህ አመት ከአትሱያ ፉሩታ ጋር ለግዜው ተዋግቷል ነገርግን ከኦገስት በኋላ ያሳየው አፈጻጸም ለምሳሌ በሃንሺን ግጥሚያ ( ስታዲየም) ጁላይ 28 ላይ ቁጥር 5 ብቸኛ መምታት እና እስከ መጨረሻው ድረስ የቤት ሩጫን አለመምታት ። ከ ወረደ ። በውጤቱም፣ የድብደባው አማካይ ከ 30% በላይ ቢሆንም ፣ በ ውስጥ አልቋል። በሁለተኛው ዙር የጃፓን ተከታታይ (ናጎያ ዶም) በ7ኛው ኢኒግ ግርጌ ላይ ዳይሱኬ ማትሱዛካ በሜዳው 3-ነጥብ በመሮጥ ውጤቱን አቻ በማድረግ ለድል የበኩሉን አስተዋፅዖ አድርጓል ፣ ነገር ግን ተከታታዩ በ3 አሸናፊዎች እና 4 ሽንፈቶች ተሸንፈዋል። . , የቤዝቦል ዓለም ውስጥ በጣም ኃይለኛ ተጫዋች በፕሮፌሽናል ቤዝቦል መልሶ ማዋቀር ችግር እና ልክ እንደ ጃይንትስ ባለቤት ጡረታ ከመውጣቱ በፊት የተጫዋቾች ማኅበር ምክትል ሊቀ መንበር ሆኖ የ አስተያየትን ነቅፏል ። በስምንት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ምርጥ ዘጠኝ ተብሎ ተመርጧል። በዓመት 250 ሚሊዮን የን ደሞዝ ውል እድሳት ። 2005 ዓ.ም በመክፈቻው ጨዋታ 3ኛ እና 3ኛ ቤዝማን ሆኖ የጀመረ ሲሆን በ9ኛው ኢኒኒግ መጀመሪያ ላይ 0-0 በሆነው ጨዋታ ዮኮሃማ ጀማሪ ፒስተር ዳይሱኬ ሚዩራ መሰረቱን በሶስት እጥፍ መታ እና አሌክስ ኦቾዋ በ ከቤት መውጣት። በሜይ 19 ከሆካይዶ ኒፖን-ሃም ተዋጊዎች ( ሳፖሮ ዶም ) ጋር በተደረገው ግጥሚያ አኪራ ካናሙራ በድምሩ 450 የቤት ድብልቦችን በመምታት ለጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል አዲስ ክብረ ወሰን በ 3 ኛ ኢኒንግ አናት ላይ ገብቷል ። በጁን 4 በኒፖን ሃም (ናጎያ ዶም) ላይ በተደረገው የመጀመሪያ ግጥሚያ ግርጌ 2275 ኛውን ወደ ግራ በመምታት የሞሪሚቺ ታካጊን ቡድን ሪከርድ ከኢሱኪ ማሳዳ ሰበረ ። በዚህ አመት የመጀመሪያ ደረጃዎች የሶስተኛ ደረጃን በመከላከል ረገድ ተከታታይ ስህተቶችን አድርጓል . በራሱ ማመልከቻ ምክንያት ከኤፕሪል 17 እስከ ልውውጥ ውጊያው መጨረሻ ድረስ ለሁለት ወራት ያህል በግራ መስክ ተሹሟል ። እ.ኤ.አ. በጁላይ 9 በተደረገው የሃንሺን ግጥሚያ (ናጎያ ዶም) በአጠቃላይ 450 እጥፍ በመምታት የመሰናበቻውን የሜዳውን ሩጫ ጨረሰ፣ ነገር ግን የመመታቱ አማካይ በዳሌ እና በጉልበት ጉዳት ምክንያት ቀርፋፋ ነበር ። በጁላይ ወር የድብደባ ትዕዛዙ ወደ ቁጥር 6 ዝቅ ብሏል። እንዲሁም በሴፕቴምበር 15 ከዮኮሃማ (ናጎያ ዶም) ጋር ከተጫወተ በኋላ ቁጥር 3 ን ለፉኩዶም አስረከበ እና የድብደባ ትዕዛዙ ወደ እና ቁጥር 7ቁጥር 5 ከዚያ በኋላ በመነሻ አሰላለፍ ውስጥ ምንም ተሳትፎ አልነበረም። በመጥፋቱ፣ ዳይሬክተሩ ኦቺያ ከመደበኛው እንደሚነፈግ አስታውቋል ። ጥር 29፣ በሚቀጥለው አመት፣ በ225 ሚሊየን የን አመታዊ ደሞዝ የአንድ አመት ኮንትራት ውሉን አድሷል፣ እሱም በ25 ሚሊየን የን ተቀነሰ ። ታትሱናሚ ከደሞዝ ቅነሳ ጋር ውሉን ሲያድስ ከ16 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ። በ2006 ዓ.ም ከማሳሂኮ ሞሪኖ ጋር ለሶስተኛ የባዝ ተጫዋችነት እየተፎካከረ ነበር ነገርግን በሞሪኖ ጉዳት ምክንያት በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ አጋማሽ ሶስተኛ ባዝማን ሆኖ ይጀምራል ። በኤፕሪል 7 ከግዙፎቹ (ናጎያ ዶም ) ጋር በተደረገው ግጥሚያ ኮጂ ኡሃራ በ9ኛው ኢኒኒግ ግርጌ ላይ መሰረቱን አንድ ወጥቶ ሲጫኑ የስንብት ቤትን መታ ። ሰኔ 30 ላይ ከሂሮሺማ (ናጎያ ዶም) ጋር በተደረገው ጨዋታ 5 ቱን በ 5 የሌሊት ወፍ ተመዝግቧል ነገር ግን በማግስቱ በተደረገው ጨዋታ በ7ኛው ኢኒኒግ አናት ላይ የሄሮሺማ እና የቴሩሂሮ ሂጋሺዴ ሶስት ሰረቆች ተከላክለዋል። ከቋሚው አቀማመጥ በስተጀርባ።በዚህም ምክንያት ንክኪው ዘግይቷል እና ሊቆም አልቻለም እና እሱ ሚድዌይ ለቅጣት ቅርብ በሆነ መልኩ ተተክቷል ። በዚህ ጨዋታ መገባደጃ ላይ የሶስተኛውን ባዝማን ቦታ በሞሪኖ ካጣ በኋላ ከመጀመርያው መስመር ውጪ ነበር እና ቆንጥጦ በመምታት ላይ የነበረ ቢሆንም አሁንም በአማካይ ከ30% በላይ በፒንች ሂተር ተመዝግቧል ። ሲያያዝ ግን በጀግናው ቃለ ምልልስ ላይ አለቀሰ። ከጨዋታው በኋላ. ድሉ ከተወሰነ ከሁለት ቀናት በኋላ፣ በጥቅምት 10፣ በኮሺየን ስታዲየም፣ በሃንሺን ግጥሚያ ( አትሱሺ ካታኦካ የጡረታ ግጥሚያ) በፈቃደኝነት ማገልገል እና 3ኛው የግራ ሜዳ ተጫዋች ሆኖ ጀምሯል ። በተመሳሳይ ወር በ16ኛው ቀን ከሄሮሺማ ጋር ባደረገው የፍፃሜ ጨዋታ (የሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም) ለጃፓን ተከታታዮች ዝግጅቱን አጠናቆ በ4ኛው የቀኝ መስመር ተጨዋችነት በዚህ አመት፣ ሞሪኖ በጁላይ ወር ከመደበኛው ሶስተኛው ቤዝ ተጫዋች ከተነፈገ በኋላ፣ እሱ በዋነኝነት የሚጫወተው እንደ መቆንጠጥ ነው ። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 28 ቀን ሲሰናበቱ በ 125 ሚሊዮን ተቀንሶ በ 100 ሚሊዮን ዶላር ዓመታዊ ደመወዝ ውሉን አድሷል ። በ2007 ዓ.ም በኋላ ላይ እንደተገለጸው፣ እሱ በዋነኝነት የሚሳተፈው እንደ ቆንጥጦ መምቻ ነው፣ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ በ ጨዋታ ውስጥ በፓስፊክ ሊግ ስፖንሰር የተደረገ ጨዋታ ውስጥ በተሰየመ ገዳይ ሆኖ በመነሻ አሰላለፍ ውስጥ ይሳተፋል ። በነሐሴ 24 ቀን በሃንሺን ግጥሚያ (ናጎያ ዶም) ውስጥ በአጠቃላይ 1000 እና በሴፕቴምበር 138 ከሂሮሺማ (የሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ በአጠቃላይ የ 3500 መሠረቶች አግኝቷል ። በዚያው አመት ኖሪሂሮ ናካሙራ ተቀላቀለ እና የመሳተፍ እድሉ ቀንሷል ። እንደ የፒንች ሂተር ትራምፕ ካርድ ንቁ ሚና ተጫውቷል የፒንች ሂተር ስላም ቤት ሩጫ.የጃፓን ተከታታይ እና የእስያ ተከታታይን ለማሸነፍ አስተዋፅዖ አድርጓል ። ከተመሳሳይ አመት የእረፍት ጊዜ ጀምሮ, እሱ እንደ ባቲንግ አሰልጣኝ ሆኖ አገልግሏል. 2008 ዓ.ም ምንም እንኳን በወቅቱ በአሰልጣኝነት ቢያገለግልም ከመክፈቻው ጀምሮ በ 19 አት-የሌሊት ወፎች ውስጥ ምንም ስኬት አልነበረውም እና የወቅቱ የመጀመሪያ ስኬት በ 20 ኛው አት-ባት (ግንቦት 8) ነበር። ምንም እንኳን በሴፕቴምበር 16, ከሃንሺን ነብር (ናጎያ ዶም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ በአጠቃላይ 2500 ጨዋታዎችን ቢያደርግም በዚያው አመት ፕሮፌሽናል ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ ዝቅተኛውን ውጤት በማስመዝገብ ወቅቱን አጠናቋል። በታኅሣሥ 5፣ በዕረፍት ላይ በነበረበት ወቅት፣ በ 80 ሚሊዮን የን ዓመታዊ ደሞዝ፣ በ20 ሚሊዮን ቅናሽ ውሉን አድሷል ከዚያ በኋላ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ እና "የሚቀጥለው አመት የመጨረሻዬ እንዲሆን በማሰብ ነው, ለዓመቱ ምንም ጸጸት የለኝም. ባለፈው አመት ጡረታ መውጣትን በመጠቆም ከመክፈቻው በፊት ትኩረትን ስቧል. በ40 አመቱ በሜዳው እስኪጠናቀቅ ድረስ መከላከያን አላደረገም ፣ይህም ወደፊት ይገለጻል ፣ነገር ግን በቁንጥጫ በመምታት ለቡድኑ አስተዋፅኦ አድርጓል። በኤፕሪል 24 ከጋይንትስ (ቶኪዮ ዶም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ ከኪዮሺ ቶዮዳ በ8ኛው ኢኒኒግ አናት ላይ በሜዳው የተጠናቀቀውን ውድድር በመምታት ለቡድኑ ድል አስተዋጽኦ አድርጓል ። ቡድኑን ከተቀላቀለ ጀምሮ ለ22 ተከታታይ የውድድር ዘመናት በሜዳው ሩጫውን መምታት ችሏል (የጃፓኑ ሪከርድ የሞቶኖቡ ታኒሺጌ 27 ዓመታት ነው።) ግንቦት 7 ከሄሮሺማ (ናጎያ ዶም ) ጋር ባደረገው ጨዋታ ለ13ኛ ጊዜ የመሰናበቻውን ጎል በመምታት በጊዜው አድርጓል ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1 ቀን ከያክልት (ጂንጉ ስታዲየም) ጋር በተደረገው ግጥሚያ በአጠቃላይ 10,000 አት-ሌሊት ወፎችን አሳክቷል፣ ይህም በጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ ሰባተኛው ሰው ነው ። በውድድር ዘመኑ መገባደጃ ላይ ጡረታ መውጣቱን በይፋ አስታውቋል፣ እና በሴፕቴምበር 30 ላይ የመጨረሻው ጨዋታ ከግዙፎቹ (ናጎያ ዶም) ጋር የጡረታ ግጥሚያው ነበር ። በጨዋታው 6ኛው እና የመጀመሪያው ባዝማን በነበሩበት አመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በጅማሬ አሰላለፍ ላይ ተሳትፏል ። ምንም እንኳን 2-6 ቢሸነፍም በከባድ ተወዳጅ ሽልማት በ 4 የሌሊት ወፎች 3 በመምታት ጡረታ ወጥቷል ። እንዲሁም፣ ሶስተኛው ምት በእጥፍ ነው ስለዚህም የራሱን የጃፓን ሪከርድ በእጥፍ ወደ 487 አራዘመ። ከጨዋታው በኋላ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ማሱሚ ኩዋታ ፣ ካዙሂሮ ኪዮሃራ፣ አቱሺ ካታኦካ እና ሌሎችም እቅፍ አበባዎችን ሰጥተዋል ። ከዚያ በኋላ በጥቅምት 4 ( ስታዲየም) እና ከያክልት ጋር በመደበኛው የውድድር ዘመን የመጨረሻ ግጥሚያ በጥቅምት 11 (ጂንጉ ስታዲየም) ከሃንሺን ጋር በተደረገው የመጨረሻ ግጥሚያ ላይ ተሳትፏል እና ጡረታ ወጥቷል። እቅፍ አበባ በሺንጂሮ ሂያማ በ 4ኛው እና በሺንያ ሚያሞቶ በ11ኛው ቀርቧል ። በመደበኛው የውድድር ዘመን በመጨረሻው የሌሊት ወፍ ላይ ከታኬሂኮ ኦሺሞቶ በ9ኛው ኢኒኒግ አናት ላይ ያለ ምንም ሯጮች ሁለት ጊዜ መታ ። በመጨረሻው ተከታታይ ፣ በ 3 ኛ ዙር (ናጎያ ዶም) በ 1 ኛ ደረጃ ከያክልት ጋር በጥቅምት 19 ፣ በ 5 ኛ ኢኒኒንግ ግርጌ ላይ ባለው ቆንጥጦ በመምታት መሪነቱን ለማስፋት ባለ 2-ነጥብ ጊዜውን የጠበቀ ድርብ በመምታት ለውድድሩ አስተዋጽኦ አድርጓል። በ 1 ኛ ደረጃ ላይ የቡድን ግስጋሴ . እንዲሁም በጥቅምት 24 (ቶኪዮ ዶም) ከጃይንቶች ጋር በተካሄደው 4ኛው ዙር 2ኛ ደረጃ ላይ በ ላይአናትኢኒኒግ9ኛው ለ 7 ቁጥር አትሱሺ ፉጂ በቁንጥጫ በመምታት ተሳትፏል ። በጡረታ በወጣበት ወቅት በደጋፊዎች መካከል “ የዩኒፎርም ቁጥር 3 ቋሚ ” ለማድረግ እንቅስቃሴ ነበር ፣ እና የፊርማ እንቅስቃሴዎችም ተካሂደዋል ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል ፣ እና ከ 2010 ጀምሮ ማሳሂኮ ሞሪኖ በቡድኑ አንድ ጊዜ ተረክቧል ። . ሆኖም፣ ይህ በራሱ በሞሪኖ ጥያቄ ተሰርዟል፣ እና በ2010 እንደጠፋ ቁጥር ተቆጥሯል። የደንብ ልብስ ቁጥር 3 ከ2011 ጀምሮ በ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጁኒየር በሆነው በዳይኪ ዮሺካዋ እና በሹሄ ታካሃሺ ከ 2015 ጀምሮ ለብሷል ። ከጡረታ በኋላ ጥር 6 ቀን 2010 በናጎያ ዶም " ለማመስገን ስብሰባ" ተካሄደ ። እ.ኤ.አ. _ _ _ _ በ2002 ከሺንጂ ኢማናካ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የቹኒቺ ተጫዋች በክፍት ግጥሚያ የጡረታ ግጥሚያ ሲኖረው እና ከታትሱናሚ በኋላ በ 2014 ታኬሺ ያማዛኪ ነበር ። በጃንዋሪ 26 ለ ( ኒፖን ቴሌቪዥን ) ከኖሪሂሮ አካሆሺ እና ታካዩኪ ሺሚዙ ጋር በመሆን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ተንታኝ እንደሚሆን ተገለጸ ። በናጎያ ዶም ላይ በቹኒቺ የተደገፈውን ግጥሚያ የማሰራጨት መብት። በተጨማሪም ከቹኒቺ ጋር በማይገናኙ በርካታ ጨዋታዎች ላይ በኒፖን ቴሌቪዥን በተዘጋጀው ግዙፍ ግጥሚያ ላይም ይታያል) . እንደ እንግዳ ተንታኝ፣ በሲቢሲ ቲቪ ፣ በሲቢሲ ሬዲዮ ፣ በፉጂ ቲቪ ፣ በቶካይ ቲቪ እና በቲቪ አይቺ ላይም መደበኛ ባልሆነ መልኩ ይታያል ። እንዲሁም እንደ አቱሺ ካታኦካ ተተኪበሆካይዶ የባህል ብሮድካስቲንግ ' " ላይ መደበኛ ተንታኝ ሆኖ ተሾመ ። ከኤፕሪል 2011 ጀምሮ ለፉጂ ቲቪ " ስፖርት! " ከሂሮኪ ኖሙራ ጋር መደበኛ የቤዝቦል ተንታኝ ነው ። ከኖሙራ ጋር እንደ ጥንድ ሆኖ ሲታይ በዓመት ጥቂት ጊዜዎችም አሉ። በኤፕሪል 28፣ 2012 የቶካይ ቲቪ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል የአካባቢ ስርጭቱ ከኖሙራ ጋር በቤዝቦል ስርጭቱ ላይ አስተያየት ለመስጠት የመጀመሪያው ጥንድ ነበር ። ጥቅምት 10 ቀን 2012 የጃፓን ብሄራዊ ቤዝቦል ቡድን የባቲንግ አሰልጣኝ ሆኖ መሾሙ ተገለጸ ። ህዳር 13፣ የደንብ ልብስ ቁጥሩ " 81 " መሆኑ ተገለጸ ። እ.ኤ.አ. በ2013 የውድድር ዘመን ላይ ሞሪሚቺ ታካጊ በዳይሬክተርነት ጡረታ በመውጣቱ ለቀጣዩ የቹኒቺ ዳይሬክተር እጩዎች እንደ ተመረጠ ። ለዚህም ምላሽ የሥራውን ማዕከል ከናጎያ ወደ ቶኪዮ ለማዘዋወር አስቦ ነበር ነገር ግን ከሚስቱ ተቃውሞ ከደረሰበት በኋላ ተስፋ ቆረጠ ። የነበረው የታናሚ ቲዎሪ ከውስጥ እና ከቡድኑ ውጭ በሹክሹክታ ታይቷል ። በተጨማሪም ታትሱናሚ ራሱ በመጽሃፉ ላይ "አንድ ቀን የቹኒቺ ድራጎን ዩኒፎርም ለብሼ በአሰልጣኝነት መሬት ላይ መቆም እፈልጋለሁ. ለዚህም, ስለ ተለያዩ ነገሮች አስባለሁ እናም ጥረት አደርጋለሁ. " (ከሆንኩኝ) አሰልጣኝ) ጨዋታው ሲጀመር እንደ ሆሺኖ የተለየ ሰው መሆን እችል ይሆን ብዬ አስባለሁ ። እ.ኤ.አ. በ 2018 መገባደጃ ላይ ግዙፎቹን ወደ አሰልጣኝነት ለመመለስ የወሰነው በ አሰልጣኝ እንዲሆን ጠየቀ ፣ ግን ፈቃደኛ አልሆነም ። በ 2019 ወደ ቤዝቦል ኦፍ ዝነኛ አዳራሽ ገብቷል (የተጫዋች አድናቆት) ። እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2020 ከቹኒቺ ቡድን ጥያቄ ተቀብሎ በ 2021 በፀደይ ካምፕ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሆኖ ለማገልገል ወሰነ ። እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 29፣ 2021 የቹኒቺ ባለቤት ዩኢቺሮ ኦሺማ፣ በዚያው አመት መጨረሻ ጡረታ የወጣውን ቱዮሺ ዮዳ በምትኩ ዳይሬክተርነት እንዲረከብ ጠየቀ እና ይህንን ጥያቄ ተቀብሏል ። ከሚቀጥለው ዓመት 2022 ትዕዛዝ እንዲወስድ ተወሰነ ። ቹኒቺ ድራጎኖች ዳይሬክተር ዘመን የዚህ ክፍል ተጨማሪዎች እንኳን ደህና መጡ። እ.ኤ.አ. በ 2022 በየካቲት 26 ከሃንሺን ጋር በሚደረግ ግልፅ ግጥሚያ በአሰልጣኝነት የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል ። በመጋቢት 5 ከያክልት ጋር በተደረገው ክፍት ግጥሚያ በ 4389 ቀናት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ዩኒፎርም በመኖሪያ ቤቱ አሳይቷል ። በዚያው ዓመት የድብደባ ቡድን ውስጥ ውድቀት ነበር እና በዲኤንኤ ላይ ትልቅ ሽንፈት በ 6 አሸንፏል 18 ሽንፈት እና 1 ደቂቃ እና በግንቦት እና ሰኔ መካከል 6 ወይም ከዚያ በላይ ተከታታይ ኪሳራዎች ሶስት ጊዜ ተመዝግቧል።አስተጋባ እና በመጨረሻ ተጠናቀቀ። ማህበራዊ አስተዋፅዖ እንቅስቃሴዎች ኪዪጂ ኢቶ (የቀድሞው አዮያማ ጋኩይን ዩኒቨርሲቲ ቤዝቦል ክለብ → ጄአር ቶካይ ቤዝቦል ክለብ ፣ በአሚዮትሮፊክ ላተራል ስክለሮሲስ () ምክንያት ጥቅምት 8 ቀን 2015) የሞቱ የመጨረሻ ቀን የመጨረሻውን ምኞት በመውረስ ላይ የ"" የላይብረሪ ልገሳ ፕሮጀክት ትውልድ፡ የአንድ የተወሰነ አዳኝ ህይወት መከታተል" (በኮዳንሻ፣ ኬጂ ኢቶ እና ራይቺ ያዛኪ የታተመው፣ 978-4062195362፣ የመጀመሪያው እትም ሜይ 8 ፣ 2015 ) ተጀመረ ። ከታች። በቹቡ ጋይድ ዶግ ማህበር ትብብር የ የትምህርት ቦርድን ጨምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ 1,000 የሚጠጉ መፅሃፍትን ለትምህርት ቦርድ ለመስጠት አቅደዋል ። መጨረሻ ድረስ ይካሄዳል ። ታላቁ የምስራቅ ጃፓን የመሬት መንቀጥቀጥ በተከሰተ ጊዜ, ለተጎጂዎች ድጋፍ ለመስጠት ለኦትሱቺ ከተማ, ኢዌት ግዛት , የሻወር ኮንቴይነር ሰጠ . "የተባበሩት መንግስታት የእስያ-ፓሲፊክ ወዳጆች" እና አትሌት ጃፓን ኮ እ.ኤ.አ. ኦገስት 6፣ 2022 ከዮኮሃማ ዴኤንኤ ባይስታርስ ጋር በተደረገው ግጥሚያ በአይቺ ግዛት ውስጥ በህፃናት ደህንነት ውስጥ የሚኖሩ ህጻናት በቹኒቺ መኖሪያ ቤት ቫንቴሊን ዶም ናጎያ ወደ ጨዋታው ተጋብዘዋል ። ወሳኝ ታሪክ 1000 ድሎች፡ ሰኔ 2 ቀን 1996 ከዮሚዩሪ ጃይንትስ 7ኛ ዙር (ቶኪዮ ዶም) ጋር ፡ በታሪክ 8ኛ ኢኒኒግ *183ኛ አናት ላይ የግራ ግንባር መታ። 1000 ጨዋታዎች ተጫውተዋል፡ ሴፕቴምበር 21፣ 1996፣ 24ኛው ዙር ከዮሚሪ ጃይንትስ (ቶኪዮ ዶም) ጋር፣ በታሪክ 3ኛ እና ሁለተኛ ቤዝማን *338ኛ ተጫዋች ሆኖ ተጀምሯል ። 100 የቤት ሩጫዎች፡ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 19 ቀን 1998 ከያክልት ስዋሎውስ 19ኛው ዙር ( ሜጂ ጂንጉ ስታዲየም )፣ ቴትሱያ ኪታጋዋ እስከ ኡጎሺ ሶሎ በ3ኛው ኢኒግ *199ኛ ተጫዋች በታሪክ 300 እጥፍ: ኤፕሪል 7, 2000, ዮኮሃማ ቤይስታርስ 1 ኛ ዙር ( ዮኮሃማ ስታዲየም ), በእጥፍ ወደ ግራ መሃል በ 7 ኛው ዙር * 36 ኛ ተጫዋች በታሪክ ውስጥ 1500 ተመቶች፡ ኤፕሪል 13, 2000 ከሄሮሺማ ቶዮ ካርፕ 3ኛ ዙር ( ናጎያ ዶም ) ጋር ናካማኤ ከኬን ታካሃሺ በመምታት በ8ኛው ኢኒንግ ግርጌ * በታሪክ 80ኛ ሰው 1,500 ጨዋታዎች፡- ነሐሴ 29 ቀን 2000፣ 20ኛው ዙር ከሄሮሺማ ቶዮ ካርፕ ( ሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም ) ጋር፣ እንደ 5ኛ እና ሁለተኛ ቤዝማን * በታሪክ 128ኛ ተጫዋች ጀምሮ። 350 ድርብ፡ ሴፕቴምበር 2001፣ 9፣ ዮኮሃማ ቤይስታርስ 23ኛ ዙር (ናጎያ ዶም)፣ በ6ኛው ዙር *22ኛ በታሪክ የቀኝ መሀል በእጥፍ ጨምሯል። 400 እጥፍ፡ ሰኔ 26 ቀን 2003፣ ከያክልት ጋር 15ኛውን ዙር ዋጠ (ሜጂ ጂንጉ ስታዲየም)፣ ጄሰን ቤቨርን በ1ኛው ኢኒንግ አናት * በታሪክ 9ኛ ሰው 1000 ነጥብ፡ ከላይ እንዳለዉ በአሌክስ ኦቾዋ ባለ 2-ነጥብ የቀኝ የፊት ክፍል በመጀመሪያው ኢኒኒግ አናት ላይ በመምታት ተርፏል * በታሪክ 30ኛ ተጫዋች 2000 ተመቶች፡ ጁላይ 5፣ 2003፣ ከዮሚዩሪ ጃይንትስ 16ኛ ዙር ( ቶኪዮ ዶም ) ጋር፣ በ8ኛው ኢኒኒግ * 30ኛው በታሪክ ቀኝ ግንባር ላይ መታ። 150 የቤት ሩጫዎች፡ ሴፕቴምበር 30፣ 2003፣ ከሂሮሺማ ቶዮ ካርፕ 27ኛ ዙር (የሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም)፣ ዳይሱኬ ሳካይ እስከ ዩትሱ ሶሎ በ4ኛው ዙር *130ኛ ሰው በታሪክ የ2000 ጨዋታዎች ተደርገዋል፡ ሰኔ 29 ቀን 2004፣ 13ኛው ዙር ከሂሮሺማ ቶዮ ካርፕ ( ፉኩይ ፕሪፌክተራል ስታዲየም ) ጋር ፣ ከ 3ኛ እና 3ኛ ቤዝማን ጀምሮ *በታሪክ 34ኛ ተጫዋች 450 እጥፍ: ግንቦት 19, 2005, ሆካይዶ ኒፖን-ሃም ተዋጊዎች 3 ኛ ዙር , አኪራ ካኒሙራ በግራ ክንፍ መስመር ላይ በ 3 ኛ ኢኒንግ አናት ላይ በእጥፍ አድጓል * በታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 1000 የእግር ጉዞዎች፡ ሰኔ 22 ቀን 2005 ከሃንሺን ነብሮች ጋር በ8ኛው ዙር ( ኦሳካ ዶም ) ከኬንታሮ ሃሺሞቶ በ7ኛው ዙር *11ኛ ተጫዋች በታሪክ 1000 አርቢአይ፡ ኦገስት 24፣ 2007 ሀንሺን ነብሮች 17ኛው ዙር (ናጎያ ዶም)፣ በታሪክ 5ኛ ኢኒንግ *32ኛ ተጫዋች የቀኝ ፊት መትቷል። 3500 ቤዝ፡ ሴፕቴምበር 1 ቀን 2007 ከሂሮሺማ ቶዮ ካርፕ 17ኛ ዙር (የሂሮሺማ ማዘጋጃ ቤት ስታዲየም) ጋር በ6ኛው ኢኒንግ 2 አናት ላይ ያለው ያሬድ ፈርናንዴዝ በታሪክ ወደ ቀኝ *22ኛ ተጫዋች ሮጦ 2500 ጨዋታዎች ተጫውተዋል፡ ሴፕቴምበር 16፣ 2008 ሀንሺን ነብር 22ኛ ዙር (ናጎያ ዶም)፣ ለቼን ዌይን በመቆንጠጥ በመምታት በ7ኛው ዙር * 7ኛው በታሪክ ተሳትፏል። 1000 አድማዎች፡ ኦክቶበር 5፣ 2008 ከዮሚዩሪ ጃይንቶች ጋር በ24ኛው ዙር (ቶኪዮ ዶም)፣ በ8ኛው ኢኒኒግ አናት ላይ ኪዮሺ ቶዮዳ በታሪክ *43ኛ አምልጦታል። 10000 የሌሊት ወፎች፡ ኦገስት 1 ቀን 2009 ከቶኪዮ ያክልት ዋሎውስ 14ኛ ዙር (ሜጂ ጂንጉ ቤዝቦል ስታዲየም) ጋር በ 7ኛው ኢኒኒግ አናት ላይ ለታካሺ ኦጋሳዋራ ቁንጥጫ በመምታት ተሳትፏል * በታሪክ 7ኛ ሰው ተከታታይ ዳይሬክተሮች 1936: ዩታካ ኢኬዳ 1937 ፡ ዮሺካዙ ማሱ (፩ኛ) 1939-1941: ቶኩሮ ኮኒሺ 1942-1943፡ ዮሺካዙ ማሱ (2ኛ) 1944 ፡ ዳይሱኬ ሚያኬ 1946 ፡ አይቺ ታኩቺ 1946-1948 ፡ ኪዮሺ ሱጊዩራ (1ኛ) በ1954 ዓ.ም. (2ኛ) 1955-1956: አኪራ ኖጉቺ 1957-1958፡ ሹኒቺ አማቺ (3ኛ) 1959-1960 ፡ ሽገሩ ሱጊሺታ (1ኛ) 1961-1962 ፡ ዋታሩ ኖጂን 1963-1964፡ ኪዮሺ ሱጊዩራ (2ኛ) 1965-1967 ፡ ሚቺዮ ኒሺዛዋ 1968፡ ሽገሩ ሱጊሺታ (2ኛ) 1969-1971 ፡ ሽገሩ ሚዙሃራ 1981-1983: ሳዳኦ ኮንዶ 1987-1991 ፡ ሰኒቺ ሆሺኖ (1ኛ) 1992-1995 ፡ ሞሪሚቺ ታካጊ (1ኛ) 1996-2001 ፡ ሰኒቺ ሆሺኖ (2ኛ) 2002-2003 ፡ ሂሳሺ ያማዳ 2004 - 2011: ሂሮሚትሱ ኦቺያ 2012-2013፡ ሞሪሚቺ ታካጊ (2ኛ) 2017-2018 ፡ ሺገካዙ ሞሪ 2019-2021 ፡ ዮዳ ይሂዱ የዳይሬክተሩ ቁልፍ ቃላት ስለመምታት አንድ ነገር አደርጋለሁ( ካዙዮሺ ታትሱናሚ በ2021 የውድድር ዘመን በቹኒቺ ድራጎኖች አሰልጣኝ ቃለ መጠይቅ ላይ ጉጉቱን ገልጿል። መምታት የበለጠ ከባድ ይሆናል። በ2022 የውድድር ዘመን መገባደጃ ላይ 247 ድብደባ አማካኝ፣ 62 የቤት ሩጫዎች፣ 397 እና 642 ። እንደ ዳይሬክተር ሆኜ የመጀመሪያ አመት ብቻ ነበር (ምንም እንኳን የአሰልጣኝነት ልምድ ቢኖረኝም), ስለዚህ "በአንድ አመት ውስጥ ያን ያህል ለውጥ አያመጣም" ማለት እችላለሁ. " ዮታን በንግድ ልውውጥ ይልቀቁ . ቹኒቺ ቀድሞውንም ቀጫጭን የሜዳ ተጨዋቾችን ያስለቀቀ ሲሆን ሁለት ቋሚ የመሀል ሜዳ ተጫዋቾችን ያስለቀቀ ሲሆን የኪዮዳ ልውውጥ አጋር የዴኤንኤው ታኬኪ ሱናዳ ሲሆን የአቤ ተቀናቃኙ የራኩተን ሃይደአኪ ዋኩይ ፒቸር ነበር።በደጋፊዎች መካከል ጥርጣሬ ተፈጠረ . እነዚህ ሁሉ አራት ተጫዋቾች በመጀመሪያው ቡድን ውስጥ የመሳተፍ ሪከርድ የነበራቸው ሲሆን በተከታታይም ሰፊ የንግድ ልውውጥ ስለነበር በጂ እንዴት እንደሚመታ፣ አበድረሃለሁ! የ2023 የውድድር ዘመን አብቅቷል ብዙ ከተወራለት የውድድር ዘመን በኋላ። በ9ኛው ጨዋታ (ኤፕሪል 11) መገባደጃ ላይ ቹኒቺ “7 እያለ ማስጀመሪያው 1 አሸንፎ 6 ተሸንፎ 4 መዘጋቱን ተሸንፏል ፣ በ15 ኢኒንግስ ምንም ነጥብ አላስመዘገበም ወይም ተጨማሪ ሁለት ጊዜ አጠቃላይ ውጤቱ 13 ብቻ ነው , እና የድጋፍ መጠኑ 1.46 ነው . በሌላ በኩል በንግድ ስራ ለዲኤንኤ የተለቀቀው ኪዮዳ በአማካኝ የድብደባ የሚለው ታሪክ ተወለደ። በተጨማሪም፣ በኤፕሪል 12፣ ለብዙ አመታት እንደ ዋና ሽጉጥ ያገለገለው ዳያን ቪሴዶ ከሠራዊቱ እንደሚሰረዝ ተገለጸ ። ምንም እንኳን ቪሴዶ እስካሁን 0 የቤት ሩጫዎች እና ቢኖረውም የተረጋጋ ድብደባ በአማካይ .281 አለው፣ እና መጎዳቱ ምንም አይነት ማስታወቂያ የለም፡ ምናልባት ደስታን እንደገዛ እና በተመሳሳይ ጊዜ እየተፈጠረ ነው ተብሎ ይገመታል። በቻይና እና በጃፓን ደጋፊዎች ወደከፋ ድህነት እገባለሁ ብሎ ተስፋ እየቆረጠ ነው። በ12ኛው ጨዋታ ቪሴዶ ሲሰረዝ አኩዊኖ እና አልሞንቴ ጥሩ ተጫውተው ሂሮሺማ ላይ 5 ነጥብ አስመዝግቦ መውረዱ ፍንዳታ ቢሆንም አኩዊኖ ወድያውኑ ቀዝቀዝ ብሎ በሜዳው የተከላካይ ክፍል ያለውን ልምድ አሳይቷል። በተጨማሪም በቪሴዶ ምትክ ወደ መጀመሪያው ቦታ የተለወጠው ሴያ ሆሶካዋ * 11 ደካማ አያያዝን ያሳያል እና የቪሴዶ አለመኖር በመምታት ላይ ብቻ ሳይሆን በመከላከሉ ላይም ጥቁር ጥላን ይጥላል። ከዚያ በኋላ ታቱናሚ በጽናት ተቋቁሞ አኩዊኖን ተጠቀመ፣ ነገር ግን የውጊያው አማካይ ነበር በዕለቱ፣ በመጨረሻ በቪሴዶ ከተተካ በኋላ ወደ ሁለተኛው ሰራዊት ዝቅ ብሏል። ሆኖም ቪሴዶ ወደ ሁለተኛው ጦር እንዲወርድ በመደረጉ ንፉግ ነበር፡ ሁኔታው ​​​​ይህ ነው, እና የውጭ ሜዳዎች ሹመት ሙሉ በሙሉ በአሉታዊ አዙሪት ውስጥ ተጣብቋል. የቹኒቺ ዳይሬክተር ካዙዮሺ ታትሱናሚ ለዮታ ክዮዳ (ቹኒቺ → ዲኤንኤ) ተናግሯል ተብሏል ። አጠቃላይ እይታ ክዮዳ በ2022 ከዲኤንኤ እና ታኬኪ ሱናዳ ጋር ለመገበያየት ወስኗል። በዚያው ዓመት በግንቦት ወር ላይ " የጦርነት ፊት " ክስተትን ወደ ቀስቅሰው ቡድን ተላልፏል . ታቱናሚ ስለ ንግድ ሥራው ለኪዮዳ ሲነግረው፣ የተናገራቸው የመጨረሻዎቹ ቃላት በጣም አስደንጋጭ ስለነበሩ ትልቅ ርዕስ ሆኑ። በቋንቋው ጥንካሬ እና በጥድፊያ ስሜት ምክንያት "ለምን ጄ በጣም ያስፈራል"፣ "የን ፈቃድ ከተቃወማችሁ ይላካሉ"፣ "ይህ አስደናቂ የወላጅ ፍቅር ነው" የሚሉ ድምፆች ነበሩ ። በአሁኑ ጊዜ በኪዮዳ፣ ታትሱናሚ እና ቹኒቺ ብቻ የተገደበ አይደለም፣ነገር ግን ለተለያዩ አትሌቶች ጥቅም ላይ የሚውል እንደ "አልቀየርክም" ወይም አመልክቶ "ተለውጠሃል"ን የመሳሰሉ በጣም ሁለገብ ነው። በይነመረብ ላይ ሜም ሆኗል. ከዝውውሩ በኋላ ኪዮዳ ንብረቱ እንደወደቀ ፈገግታ አሳይቷል እና "ከሁሉም በኋላ ይህ ጥሩ አይደለም?" የሚል አስተያየት አለ. ቹኒቺ በ2022 የውድድር ዘመን በኪዮዳ ዙሪያ በተከሰቱት ተከታታይ ክስተቶች ብቻ የተገደበ ሳይሆን ያልተረጋጋውን የታካሺ ኒዮ ሹመት ፣ የፒቸር ልወጣ፣ አንድ ጊዜ መምታት የስልጠና ፕሮግራም ፣ አሰልጣኝ ኖሪሂሮ ናካሙራን ወደ ቡድኑ ዝቅ ከማድረግ ይልቅ ወደ መጀመሪያው ጦር የገባው አሰልጣኝ ቶሺዮ ሃሩ ያካትታል። ሁለተኛ ሰራዊት ፡ የጩኸቱ ክስተት እና ቶሺኪ እና ራኩተን/ሂዴኪ ዋኩይ ። የቡድን ውጤቶች / መዝገቦች እባክዎን ለተያያዙ የተጫዋቾች እና አስተዳዳሪዎች የግል መዝገቦች እያንዳንዱን የግል ገጽ ይመልከቱ። በጨዋታዎች ላይ መዝገቦች, ድሎች እና ኪሳራዎች, የአሸናፊነት መቶኛ አጠቃላይ ሪከርድ 5397 አሸንፏል 5121 ኪሳራ 372 ደቂቃ የማሸነፍ መጠን .513 (በ2021 የውድድር ዘመን መጨረሻ) 9 የሊግ ዋንጫዎች በጃፓን 2 ጊዜ የመጨረሻ ተከታታይ ድል 3 ጊዜ [ማስታወሻ 31] 1 ጊዜ የእስያ ተከታታይ ሻምፒዮን አንድ ክፍል 50 ጊዜ 1 ሊግ ዘመን 3 ጊዜ (1938 ውድቀት፣ 1943፣ 1947) ከ 2 ሊግ ስርዓት ክፍል 37 ጊዜ 1 የሊግ ዘመን 11 ጊዜ (ፀደይ 1937 - ጸደይ 1938፣ 1939-1942፣ 1944-1946፣ 1948-1949) 26 ጊዜ ከሁለት ሊጎች በኋላ (1960፣ 1964፣ 1968-1970፣ 1976፣ 1978፣ 1980-1981፣ 1983፣ 1985-1986፣ 1990፣ 1992፣ 1995፣ 1997 ዓመታት፣ 1995፣ 201-20 2) የመጨረሻ 10 ጊዜ 1 ሊግ ዘመን 3 ጊዜ (መጸው 1937፣ 1946 ፣ 1948) ከ 2 ሊግ ስርዓት በኋላ 7 ጊዜ በተከታታይ ክፍል ረጅሙ ሪከርድ 11 ዓመታት ተከታታይ ክፍል ረጅሙ 7 ዓመታት ብዙ ድሎች፡ 89 አሸንፈዋል ብዙ ኪሳራዎች 83 ኪሳራዎች አብዛኞቹ 19 ደቂቃዎች አቻ ወጥተዋል። ምርጥ አሸናፊ መቶኛ .683 የከፋው አሸናፊ መቶኛ .283 (ውድቀት 1937) ዝቅተኛው የጨዋታ ልዩነት 1.0 ጨዋታዎች ከፍተኛው የጨዋታ ልዩነት 34.5 ጨዋታዎች ብዙ ተከታታይ ድሎች፡ 15 ተከታታይ ድሎች ብዙ ተከታታይ ኪሳራዎች፡- 15 ተከታታይ ኪሳራዎች ሌሎች መዝገቦች ብዙ የቤት ሩጫዎች፡ 191 1 የቤት ሩጫ (በፀደይ 1937) ምርጥ የድብደባ አማካይ .282 ዝቅተኛው የድብደባ አማካይ .182 ያለግብ የማሸነፍ ጉዞ፡ 5 ጨዋታዎች የኒፖን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ሪከርድ ተከታታይ ኢኒንግስ 50 የማዕከላዊ ሊግ ውድድር ሪከርድ ። ቢያንስ ስህተት 45 የማዕከላዊ ሊግ ሪከርድ 17 ጨዋታዎች ከመክፈቻው ምንም የከረረ ሽልማት የለም (መጋቢት 26፣ 2021 - ኤፕሪል 15፣ 2021) 2 ነጥብ አልባ በሆነ አቻ ውጤት (2021፣ ከሁለት ሊጎች በኋላ የመጀመሪያው) የቀድሞ የቤት መሠረት እ.ኤ.አ. _ _ 1949-1975 ቹኒቺ ቤዝቦል ስታዲየም ( በ1952 በይፋ በአይቺ ግዛት የተመሰረተ የፍራንቻይዝ ስርዓት በ1952) 1976-1996 ናጎያ ስታዲየም (የተለወጠው ቹኒቺ ስታዲየም) 1997 - ናጎያ ዶም በመሰየም መብቶች ምክንያት በስም ለውጥ ምክንያት ከ2021 ጀምሮ "ባንቴሪን ዶም ናጎያ" ይሆናል። የቡድን ባህሪያት የጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ከተሳተፉት አራት የቆዩ ቡድኖች አንዱ ሲሆን ከጃይንት፣ ሃንሺን እና ኦሪክስ (ሀንኪዩ እስከ 1988)። ሦስቱ ቡድኖች ሀንኪዩን ሳይጨምር ወጥነት ያለው የቤት ቤዝ እና የማኔጅመንት አካላት ያላቸው ሲሆን ሁለቱ ሊጎች ለሁለት ከተከፈሉ በኋላ የሴንትራል ሊግ አባል በመሆን አዲስ ከተቀላቀሉት ቡድኖች ጋር ትልቅ የስልጣን ልዩነት ነበራቸው ስለዚህም ወደ ሶስት ጠንካራ እና ሶስት ተጠግተዋል። ደካማ (ምንም እንኳን መካከለኛው ከዚያም ግዙፎቹ የበለጠ አስደናቂ ነበሩ) ሁኔታው ​​እስከ 1970 ዎቹ አካባቢ ቀጥሏል. የዚያ ቅሪቶች በእያንዳንዱ ቡድን አጠቃላይ ውጤት ውስጥ አሁንም ይታያሉ። 2 የባለቤትነት ስርዓት ቹቡ ኒፖን ሺምቡንሻ (አሁን ቹኒቺ ሺምቡንሻ) በጦርነቱ ወቅት ሺምቡን(የኦሺማ ቤተሰብ) እናሺን አይቺምክንያትበጋዜጣ ቁጥጥር ) ፣ የኦሺማ ቤተሰብ እና የኦያማ ቤተሰብ ከላይ የሚፈራረቅበት ስርዓት አላቸው። እንደአጠቃላይ የቹኒቺ ሺምቡን የላይኛው ክፍል የቡድኑ ባለቤት ሆኖ ይሾማል, ስለዚህ እንደ የቡድን ፕሬዝዳንት እና የቡድን ተወካይ ያሉ ቦታዎች ብዙውን ጊዜ ከባለቤቱ ጋር ለተመሳሳይ ክፍል አስፈፃሚዎች ይሾማሉ. ባጠቃላይ የኦሺማ ቤተሰብ ቁጠባ እና የኮያማ ቤተሰብ ብልጭ ድርግም የሚል ነው ተብሏል።ይህም በቡድን ግንባታቸው ላይ ይታያል። በኦሺማ ቤተሰብ አስተዳደር ጊዜ ቡድኑን ለማጠናከር በተቻለ መጠን ገንዘብ ጥቅም ላይ አልዋለም ነበር, እና እንደ ዮሚዩሪ ጂያንቶች በአስተዳዳሪዎች እና በአሰልጣኞች ሹመት ውስጥ , አጽንዖት ለመስጠት ከፍተኛ ዝንባሌ አለ. በተቃራኒው የኮያማ ቤተሰብ በስልጣን ላይ እያለ ብዙ ጊዜ ገንዘብ በማውጣት ቡድኑን ለማጠናከር እና የውጪ ዜጎችን ኦቢኤን በመሾም እና ሙሉ የውጭ ሀገር ዜጎችን በአሰልጣኝነት እና በአሰልጣኝነት ለመሾም ይታገሳሉ። የቀድሞው ሳዳኦ ኮንዶ ፣ ሂሮሚሱ ኦቺያ እና ሞቶኖቡ ታኒሺጌ ሲቀጥር ፣ ሁለተኛው ደግሞ ሂሳሺ ያማዳ ( ክዮሱኬ ሳሳኪ ፣ በጊዜያዊ ዳይሬክተርነት የተተካው ፣ እንዲሁም ሙሉ የውጭ ሰው ነው) እና . ለየት ባለ ሁኔታ ሁለቱም የመጀመሪያው ሴኒቺ ሆሺኖ እና የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ሞሪሚቺ ታካጊ በኦያማ ቤተሰብ መንግስት ስር ነበሩ ነገርግን ሁለቱም የኦሺማ ቤተሰብ አስተዳዳሪዎችን ትብብር ማግኘት ችለዋል። የቡድኑ ወርቃማ ዘመን ብዙውን ጊዜ የሚደርሰው የባለቤቱ አገዛዝ ሲረጋጋ ነው፣ እና በባለቤት ለውጦች መካከል ባለው የጊዜ ክፍተት ብዙ ጊዜ ቀርፋፋ ነው። ይሁን እንጂ የኦሺማ እና የኮያማ ቤተሰቦች አንድነት ሲኖራቸው በ1954 በጃፓን የመጀመሪያዎቹ ነበሩ፣ በ1974 የዮሚዩሪ ጂያንትስ ቪ10 ማቆም እና ከ1987 እስከ 1991 ድረስ ያለው የመጀመሪያው የሰኒቺ ሆሺኖ ዘመን ነው። ብዙ ጊዜ በመገናኛ ብዙኃን እና በመገናኛ ብዙሃን ተጠቅሷል። የቹኒቺ ድራጎኖች ጠንካራ በሚሆኑበት ጊዜ ከመጠን በላይ ጥንካሬያቸውን ያሳያሉ። የቹኒቺ ሽምቡን ቡድን እየተባለ የሚጠራው ግጭት በኦሺማ ቤተሰብ እና በኮያማ ቤተሰብ መካከል ያለው ጠብ ብቻ ሳይሆን በኦሺማ ቡድን እና በኮያማ ቡድን ውስጥ እንኳን አንድ አሃዳዊ አይደለም ። ከትምህርት ቤቱ የነበረው ይባላልሚኢቺሮ ካቶ እና በማህበራዊ ዲፓርትመንት ውስጥ ጋዜጠኛ የነበረው ቡንጎ ሺራይ የጥላቻ ግንኙነት አላቸው ። ከ2000ዎቹ ጀምሮ የኦሺማ እና የኮያማ ቤተሰቦች ብቻ ሳይሆን በአንድ ወቅት የተለየ ኩባንያ የነበረው ቶኪዮ ሺምቡን ( በሚያኮ ሺምቡን እና በኮኩሚን ሺምቡን ውህደት የተቋቋመው ኮኩሚን ሺምቡን አዲስ የአይቺ ተባባሪ ነበር) → ቹኒቺ ሺምቡን የቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት ( ቶኪዮ ሺምቡን )፣ የወላጅ ኩባንያ አንጃዎች ቹኒቺ ድራጎኖች፣ እና የሃንሺን ቲገርስ ሥራ አስኪያጅ ሴኒቺ ሆሺኖ ከቹኒቺ ድራጎኖች ጡረታ ከወጡ በኋላ ወዲያው ከ ክለብ መባረር ችለዋል። እና ሂሮሚትሱ ኦቺያ የቹኒቺ ድራጎኖች ስራ አስኪያጅ ሆኖ መልቀቁ። የቡድን መፈክር 1997-2001፡ "ጠንካራ ተጫወት" 2002-2003: "ጨዋታውን አሸንፉ! ህልሙን አሸንፉ!" 2004-2011: "የድል መንገድ" በዳይሬክተር ሂሮሚትሱ ኦቺያ (በዚያን ጊዜ) ዘመን በቋሚነት ጥቅም ላይ ውሏል ። 2012-2013: "ከአድናቂዎች ጋር ይቀላቀሉን" 2014: "እንደገና ጀምር" ሞቶኖቡ ታኒሺጌ የመጀመሪያ ዘፈኑ አድርጎ ከተጠቀመበት ከ -69 ዘፈን " እንደገና ጀምር " ከተሰኘው ዘፈን ፍንጭ ተወስዷል ። 2015፡ " ጠንክሮ ቁም" 2016፡ " 2017፡ "ወደ መነሻው ተመለስ ~ከዜሮ ጀምሮ~" 2018፡ “ወደ መነሻው ድራጎኖች አይ ተመለሱ!” 2019፡ "ሾሪዩ ሪቫይቫል! በሰማያዊ" 2020፡ "የዘንዶው መነቃቃት" 2021፡ "የዘንዶው ትንሳኤ፣ ባሻገር" 2022-2023: "ሁሉም ለድል" የደስታ ዘይቤ እስከ 2013 ዓ.ም እ.ኤ.አ. በ 2008 ፣ በደስታ ቡድን ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና የተጫወቱት እና ከወንበዴዎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ተጠርጥረው ነበር ። " ለመሸጥ" እ.ኤ.አ. በ 2008 ለናጎያ አውራጃ ፍርድ ቤት በአስተያየቱ ይዘት ስላልረካ ክስ አቅርቧል ፣ እና በጥር 2010 የድጋፍ ውድቀቱ ውድቅ ተደርጓል ፣ ግን የመግቢያ እገዳው ትክክል አይደለም የሚል ፍርድ ተላለፈ ። ነገር ግን በየካቲት 17 ቀን 2011 የናጎያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የከሳሾችን የይገባኛል ጥያቄ ውድቅ በማድረግ መቀበልን የሚፈቅድ ብይን ሰጥቷል ከዚያ በኋላ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢያቀርብም ይግባኙ እስከ የካቲት 15 ቀን 2013 ውድቅ ተደርጓል እና የደጋፊው ወገን ለመሸነፍ ተወስኗል ። ከ 2008 ጀምሮ የብሔራዊ ቹኒቺ ድራጎኖች የግል አበረታቾች ማህበር አባላት የሆኑት አራት ቡድኖች (የድራጎን አፍቃሪዎች ማህበር ፣ ናጎያ ድራጎኖች ማህበር ፣ ናጎያ ራይካይ ፣ ሆኩሪኩ ድራጎኖች ቼርሊዲንግ ቡድን) ደጋፊዎቹን በማበረታታት ማዕከላዊ ሚና ተጫውተዋል። ከ2014 እስከ 2019 እ.ኤ.አ. ጁላይ 5 ቀን 2013 በፕሮፌሽናል ቤዝቦል የወንጀል ቡድን የማስወገጃ እርምጃዎች ምክር ቤት አራቱ ቡድኖች ከሃኩሩካይ እና ራይሺንካይ ቡድኖች ጥምረት እንዲወጡ ፣ የሕብረቱን መኮንኖች ለማደስ እና የእንቅስቃሴዎቻቸውን ይዘት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲቀይሩ ተጠይቀዋል። በግምገማው ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ እና ውጤቶቹ በግልጽ እንዲያሳዩ ውሳኔ ተላልፏል ነገር ግን እነዚህ እቃዎች አልተተገበሩም. ለአራቱ ቡድኖች የማበረታቻ ፍቃድ እስከ ኮከቦች ጨዋታ ድረስ “በመጠባበቅ ላይ” ይሆናል፣ እና በዚያ ጊዜ ማበረታታት አይፈቀድም። በጁላይ 5, 2013 የጸረ እርምጃዎች ምክር ቤት ውሳኔ ላይ የተመሰረቱ ማሻሻያዎች ከኮከብ ጨዋታ በፊት እውቅና ካጡ አራቱ ድርጅቶች ለልዩ ድጋፍ ፈቃድ እንዲያመለክቱ አይፈቀድላቸውም። ወዘተ በአንድ ድምፅ ተወስኗል ። በዚህ ውሳኔ ምክንያት በ2014 የውድድር ዘመን በፀደይ ካምፕ የልምምድ ጨዋታዎችን ጩኸት መደገፍ አልተቻለም እና የቹኒቺ ድራጎን ደጋፊዎች ሜጋፎን እየመቱ የድሮውን የደስታ መዝሙር ሲዘምሩ እዚህም እዚያም በስታዲየም ታይተዋል። ከዚያ በኋላ ከኮከብ ጨዋታው በፊት ባለው ቀነ ገደብ ምንም መሻሻል አልታወቀም ስለዚህ ለአራቱ ቡድኖች የልዩ ድጋፍ ፍቃድ ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል። ለአራቱ ቡድኖች ድጋፍ ላለመፍቀድ በተሰጠው ውሳኔ መሰረት በቡድኑ መሪነት በውድድር ዘመኑ መጨረሻ ላይ አዲስ " (የወል ስም፡ አዲስ የደስታ ቡድን)" ተመስርቷል ። በውጤቱም፣ በቡድኑ የተፈቀደለት አዲሱ አበረታች ቡድን ብቻ ​​ድምጽን እንዲደግፍ ተፈቅዶለታል ። በአዲሱ አበረታች ቡድን አነሳሽነት (በ2014 የውድድር ዘመን መገባደጃ ላይ) በቀጠለው ጩኸት በቅጂ መብት ምክንያት፣ በቀድሞው አበረታች ቡድን የተፃፉ ዘፈኖች (ከ‹ድራጎን ግባ!›፣ ‹‹የድራጎን ማርች›› በስተቀር። እና "") ከአሁን በኋላ አይገኝም እና አብዛኛዎቹ አበረታች ዘፈኖች ተለውጠዋል። የብሔራዊ ቹኒቺ ድራጎኖች የግል ቺሪንግ ቡድን ዩኒየን (ወይም የቀድሞ ህብረት) ፌስቡክ እንደገለጸው በህብረቱ ባለቤትነት የተያዙ ሁሉም የዘፈኖች የቅጂ መብቶች ለአዲሱ አበረታች ቡድን ከክፍያ ነፃ ናቸው ምክንያቱም የቀድሞ አባላት አዲሱን አስደሳች ቡድን ተቀላቅለዋል። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 2014 መግቢያ ላይ የዝውውር ፖሊሲ እንደሆነ ታውቋል ነገር ግን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ምንም አዲስ ግቤቶች ስላልነበሩ ዝውውሩ በይፋ መደረጉን ለጊዜው አልታወቀም። በአዲሱ አበረታች ቡድን ይፋዊ የትዊተር መለያ የፀደይ ካምፕ በገባበት ቀን የተገለጸው ይዘት አዲስ የዘፈን መረጃ እና ሁለት ዘፈኖች፣ "የድራጎን ማርች" እና "ጉትስ ዳ ድራጎን" በአራቱ ጨዋታዎች ያለማቋረጥ በተለያዩ ግጥሞች ያገለገሉ ናቸው። ካለፈው የውድድር ዘመን እንቅስቃሴ፣ በ ፣2015 በዚህ ምክንያት የዕድል ጭብጥ እና አጠቃላይ ዓላማ በአዲሱ አበረታች ፓርቲ የተፈጠሩ አዳዲስ ዘፈኖች ብቻ ይሆናሉ እና በአሮጌው ጥምረት የተፈጠሩ ዘፈኖች ይጠፋሉ ። በናጎያ ነጭ ድራጎን ማኅበር ይመራ የነበረው ከ8ኛው ዙር በፊት የተጫወተው “የድራጎን ማርች ጭብጥ” በ2007 ተሰርዟል እና አሁን “ሾሪዩ - ኢዛዩኬ ድራጎኖች” የተባለው ኦፊሴላዊ የቡድን ዘፈን እየተካሄደ ነው። “የእኛ ከድራጎኖች” ራሱን ችሎ እንደ አጭር ስሪት ተዘጋጅቷል ፣ ከተመሳሳይ ስምንት ጥቃቶች በፊት ይጫወታል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 1፣ 2019 የቡድኑ ህዝባዊ አበረታች ቡድን በድንገት በትዊተር ላይ የአጋጣሚውን ጭብጥ እና ሳውዝፓውን ለጊዜው ከመጠቀም እንደሚቆጠቡ አስታወቀ ፣ "ቡድኑ ተገቢ ያልሆነ ሀረግ እንዳለ አመልክቷል ። " ከዚያ በኋላ ቡድኑ እራስን ለመገዛት ያደረጋቸውን ሁኔታዎች ጨምሮ "ልጆች እርስዎ የሚለውን ቃል መዘመራቸው መጥፎ አይደለምን ? " በማለት አብራርቷል. ዘፈኑ ለሁለተኛ ደረጃ ቤዝቦል እንደ አበረታች ዘፈን በተደጋጋሚ ያገለግል ነበር፣ እና ከቡድኑ ውስጥም ሆነ ከቡድኑ ውጭ ታዋቂ ዘፈን ነበር። 2020 እና ከዚያ በላይ የቹኒቺ ድራጎኖች አበረታች ቡድን አዲሱን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እንደ መለኪያ አድርጎ ከማበረታታት እንደሚቆጠብ ተገለጸ። በ2020 የውድድር ዘመን ከ2014 የውድድር ዘመን በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ምንም አይነት የድምጽ ድጋፍ አልነበረም ነገር ግን በ2021 የውድድር ዘመን በቫንቴሊን ዶም ናጎያ ስፖንሰር የተደረገው ግጥሚያ ብቻ ለደጋፊው ቡድን ድጋፍ የሚያበረታታ ዘፈን የያዘ የድምፅ ምንጭ ይጫወታል። ጄት ፊኛዎች የጄት ፊኛዎችን መጠቀምን በተመለከተ ከናጎያ ስታዲየም ከተፈቀደው ናጎያ ዶም በአየር ማቀዝቀዣ መሳሪያዎች ላይ ባለው ተጽእኖ ምክንያት የተከለከለው ከናጎያ ስታዲየም ከሄደ በኋላ ጎብኚዎች እና የአከባቢ ስታዲየሞች ብቻ ይጠቀማሉ (የጄት ፊኛ ቀለም ባለቀለም ነው)። ከ 2012 በኋላ የጄት ፊኛዎችን የመጠቀም እገዳ በናጎያ ዶም ተነሳ (በታካጊ ዘመን ፣ የደንብ ልብስ ቁጥሩ በዚያን ጊዜ ለብሶ ነበር ፣ እና በኦገስት 8 ወይም በ "ሞሪሚቺ ቀን" አቅራቢያ በታቀደው ቀን ታቅዶ ነበር ። .)፣ የቹኒቺ ደጋፊዎች እንደ የአሁን ቀን አካል ሆነው የተሰጡ ፊኛዎችን ይበርራሉ። እንደ ቡድኑ (ለአካባቢ ወዳጃዊ)፣ ከሚያመርቷቸው ጄት ፊኛዎች ውጪ ለተሰብሳቢዎች ለማከፋፈል መጠቀም የተከለከለ ነው። በተጨማሪም ሚስተር ታካጊ ጡረታ ከወጡ በኋላ በአመት ውስጥ ብዙ ጨዋታዎች "" ይባላሉ, እና በተጠቀሰው ጨዋታ ላይ ያተኮሩ 10 ጨዋታዎች, የጄት ፊኛ ለመብረር ቀን አዘጋጅተናል. የደንብ ልብስ ዝግመተ ለውጥ የናጎያ ጦር/ኢንዱስትሪ ጦር ዘመን 1936 ኮፍያ: ጥቁር "" ምልክት ያለው ነጭ. ሸሚዝ፡ የቁም አንገትጌ ቅጥ። ሸሚዝ… ነጭ። አክሲዮኖች… በነጭ ላይ የተመሰረቱ ሲሆኑ፣ ከላይ ጥቁር ቀይ እና ሁለት ጥቁር መስመሮች ነበሯቸው። የደረት ምልክት፡ የ "" አርማ (ከ 2004 ጀምሮ ከደረት ምልክት ጋር ተመሳሳይ የሆነ የፊደል አጻጻፍ) ከነጭ ድንበር ጋር በጥቁር ቅርጽ ተቀምጧል. የግራ እጅጌው በጥቁር ሬክታንግል ውስጥ በወርቅ "" ምልክት (የቡድኑን ባንዲራ ክፍል ይመልከቱ). ቀበቶ ... ቡናማ. በባርኔጣው ጠርዝ ላይ ጥቁር ቀይ. ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ እና ሱሪ: ግራጫ. ከ1937-1938 ዓ.ም ኮፍያ... በወርቅ ክር "" ያለው ምልክት እና "ቢ" በብር ክር በጥቁር ላይ (የቡድኑን ባንዲራ ክፍል ይመልከቱ)። ሸሚዝ፡ የቁም አንገትጌ ቅጥ። የውስጥ ቀሚስ… ጥቁር። ክምችቶች፡- ከላይ ቀይ ከታች ደግሞ ነጭ ሲሆን የቀይው ክፍል በቢጫ መካከል የተቀበረ ጥቁር መስመር አለው። የኋላ ቁጥር: ቀይ. የግራ እጅጌ ፡ አዲስ ኩባንያ አርማ ሳንበን ሆጁን (ቀይ ከቢጫ ድንበር ጋር) መኮረጅ ። ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። መስመር (የፕላኬት ራኬት መስመር/እጅጌ/ሱሪ ጎን)... ቀይ። የግራ ደረት ምልክት፡ ቀይ ክብ ኳስን የሚመስል (ቢጫ በስፌቱ እና በዝርዝሩ ውስጥ) የ"" ምልክት ያለው (ከባርኔጣ ጋር ተመሳሳይ ነው፣ "" ቢጫ እና "ቢ" ሰማያዊ-ግራጫ ካልሆነ በስተቀር)። "" ፊደላት እንዲሁ በክበቡ ስር በቀይ ተጽፈዋል። ዮሺካዙ ማሱ በወቅቱ ይጠቀምበት የነበረው ሸሚዝ በቤዝቦል እና የአካል ማጎልመሻ ሙዚየም ውስጥ ተቀምጧል ። በላይኛው አዝራር እና የባርኔጣው ጠርዝ ላይ ቀይ. ሸሚዝ እና ሱሪ፡- ግራጫ ቀጥ ያለ ቀይ ጭረቶች። የደረት ምልክት: "" በቀይ ከቢጫ ድንበር ጋር. ከ1938-1939 ዓ.ም ከ1937 ገደማ ጀምሮ ለዲዛይን ቅርብ የሆነ ነገር እጠቀማለሁ። ምንም ግርፋት አልነበረውም እና በግራ ደረቱ ላይ "" በ1939) ተለጥፏል። በቀኝ እጅጌው ላይ የአዲሱ አይቺ ኩባንያ አርማ። ከ1939-1940 ዓ.ም እ.ኤ.አ. በ 1940 የማንቹሪያን ጉዞ እስከ መጨረሻው ድረስ ጥቅም ላይ ውሏል ። ኮፍያ: ነጭ ከቀይ "" ምልክት (የጌጥ ፊደል) እና ከቀይ ጠርዝ ጋር። ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ… ነጭ። መስመሮች (2 ፕላቶች, 2 ) ... ቀይ. የግራ የደረት ምልክት ... "" በጥቁር ምልክት. የኋላ ቁጥር: ጥቁር. የግራ እጅጌ፡ አዲስ የ ኩባንያ አርማ በቢጫ ላይ ጥቁር ድንበር ያለው። ቀበቶ… ጥቁር። አክሲዮኖች፡ '37 - '38፣ ግን በሁለት ጥቁር መስመሮች ብቻ። ከሱሪው የቀኝ ዳሌ ላይ ኪስ የለም። ከ 1940 የማንቹሪያ ጉዞ በኋላ ጥቅም ላይ የዋለ (የጃፓን ቤዝቦል ፌዴሬሽን የቡድኑን ስም ወደ ጃፓንኛ ከተረጎመ በኋላ) የ "" ምልክት ወደ "ስም" ምልክት ተቀይሯል (የቡድኑን ባንዲራ ክፍል ይመልከቱ) (ሁለቱም ደረትና ባርኔጣ ጥቁር ናቸው) . በ 1939 አጋማሽ ላይ ቶኩሮ ኮኒሺ ዳይሬክተር ሆኖ ከተሾመበት ጊዜ ጀምሮ ጥቅም ላይ ውሏል. ኮፍያ... ልክ እንደበፊቱ። የውስጥ ሸሚዞች፣ ቀበቶዎች፣ ስቶኪንጎችን... ኩባንያው ሲመሰረት ተመሳሳይ ነው። የደረት ምልክት: ኩባንያው ከተመሰረተበት ጊዜ ጋር ተመሳሳይ ነው (የቀለም ንድፍ ጥቁር ነጭ እና ቀይ ድንበር ያለው ነው). የኋላ ቁጥር: ጥቁር. የግራ እጅጌ፡ አዲስ የ ኩባንያ አርማ በቀይ ከጥቁር ድንበር ጋር። ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ እና ሱሪ: ግራጫ. 1940 - 1942 ባርኔጣዎች: ጥቁር በ "ስም" ምልክት ላይ ከወርቅ ክር ጋር. ሸሚዝ እና ሱሪ: ግራጫ. የውስጥ ቀሚስ… ጥቁር። የግራ የደረት ምልክት፡ "ስም" በቀይ ከጥቁር ድንበር ጋር ምልክት ያድርጉ። የደንብ ቁጥር፡ ቀይ ከጥቁር ድንበር ጋር። የግራ እጅጌ፡ አዲስ የ ኩባንያ አርማ በቀይ ከጥቁር ድንበር ጋር። ቀበቶ ... ቡናማ. አክሲዮኖች: ከላይ ጥቁር እና ከታች ነጭ. 1943 - 1944 ኮፍያ (የወታደር ቆብ ዓይነት) ፣ ሸሚዝ ፣ ሱሪ ... የሀገር መከላከያ ቀለም (የወይራ አረንጓዴ)። የውስጥ ቀሚስ… ጥቁር። ቀበቶ… ጥቁር። አክሲዮኖች... ጥቁር። 1943 የባርኔጣ ምልክት: የቼሪ አበባ ምልክት ከወርቅ ክር እና ጥቁር ነጠብጣቦች ጋር። የኋላ ቁጥር: ጥቁር. 1944 (የኢንዱስትሪ ጦር ሰራዊት ዘመን) የግራ ደረት፡ በነጭ ክብ ዙሪያ ልዩ የሆነ ጥቁር መስመር ያለው ምልክት። የደንብ ልብስ ቁጥር ተሰርዟል። የሳቡሮ ኮሳካ ፎቶግራፍ በነጭ ከስር ሸሚዝ ውስጥ በቤዝቦል መጽሔት ውስጥ ይቀራል ። የመካከለኛው ጃፓን ጦር - ቹኒቺ ድራጎኖች (1954-አሁን) ዘመን በ1946/1947 ዓ.ም ኮፍያ፡- ነጭ ከማርጎ ጠርዝ ጋር (አንዳንዶቹ የማርጎን “ሐ” ምልክት አላቸው።) ሸሚዝ (ከቆመ አንገትጌ ጋር) እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ: ነጭ ወይም ማር. መስመሮች (2 ፕላቶች, እጅጌዎች, የፓንት ጎኖች): ማር. የደረት ምልክት፡- ሁለት ዓምዶች ከላይ "ቹቡ" ከታች ደግሞ "" (ከላይኛው ቅስት ነው. በ 1946 በአቅርቦቶች እጥረት ምክንያት በቀለም ተስሏል). የደንብ ቁጥር: . ቀበቶ ... ቡናማ. ክምችቶች: በግራጫ ላይ በመመስረት, ከላይ ሽሪምፕ ቡናማ, ነጭ እና ሽሪምፕ ቡናማ መስመሮች ጋር. 1947 ኮፍያ: ጥቁር ነጭ "" ምልክት. ሸሚዝ/ሱሪ፡ ጥቁር ግራጫ (ሸሚዝ የፊት ክፍል፡ ነጭ)። እጅጌ መስመር፡ ነጭ እና ቀይ ድንበር። የፕላኬት መስመር ... ቀይ። ቀበቶ ቀለበቶች እና ሱሪዎች የጎን መስመሮች: ነጭ. የኪስ መስመር… ነጭ። ቀበቶ ... ቡናማ. ክምችቶች: የላይኛው እና መካከለኛው ክፍሎች ግራጫ ናቸው (ሁለት ነጭ እና ቀይ ፍራፍሬ ከላይኛው ክፍል ውስጥ ናቸው). ከታች ነጭ. በደረት ላይ የቀስት ነጭ እና ቀይ "" አርማ አለ። የደንብ ቁጥር፡ ከቀይ ጠርዝ ጋር ነጭ። የግራ እጅጌ፡ ከወቅቱ አጋማሽ ጀምሮ የምዕራባውያን አይነት የድራጎን ምልክት (ከ1949 እስከ 1950 ባለው የቡድኑ ባንዲራ ላይ በጥቁር ላይ የተመሰረተ) ከወርቅ ክር ጋር ይገባል። 1948 ኮፍያ: ነጭ ከባህር ኃይል ጠርዝ ጋር. "" ምልክት ከባህር ኃይል ሰማያዊ እና ቀይ ጠርዝ ጋር ተካትቷል. ሸሚዝ (ከቆመ አንገትጌ ጋር) እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። መስመሮች (እጅጌዎች፣ ቆሞ የሚቆም አንገትጌ፣ ፕላኬት፣ ቀበቶ ቀለበቶች፣ ፓንት ጎኖች)... የባህር ኃይል ሰማያዊ። የደረት ምልክት : "ዶራጎኖች" በጨለማ ሰማያዊ ጠቋሚ . የወገብ ቁጥር (በሱሪው ግራ ክፍል ላይ ይገኛል)፣ ወጥ የሆነ ቁጥር... ጥቁር ሰማያዊ። ቀበቶ ... ቡናማ. ክምችቶች: ሁለት ወፍራም የባህር ኃይል መስመሮች ያሉት ነጭ. ካለፈው ዓመት ትንሽ ለውጥ። የባርኔጣው ምልክት ወደ "ዲ" ተቀይሯል. የፕላኬቱ ክፍልም ጥቁር ግራጫ ነው. ነጭ እና ቀይ መስመሮች አሉ. የሱሪው መስመርም ነጭ እና ቀይ ይሆናል. ሸሚዝ፡ ከነጭ በተጨማሪ ቀይ-ቡናማ ቀለምም ጥቅም ላይ ይውላል። ክምችቶች: ነጭ ባለ 3 ወፍራም የባህር ኃይል መስመሮች. ከ1949-1950 ዓ.ም ባርኔጣ: ጥቁር ሰማያዊ ከቀይ ቀይ, ነጭ-ሪም "" ምልክት (ከ1950 ጀምሮ, የወርቅ "" እና ነጭ "" ምልክት ያለው ምልክት ጥቅም ላይ ውሏል). ሸሚዝ እና ሱሪ: ግራጫ. ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። ቀበቶ ... ቡናማ. ባርኔጣዎች: ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ, ግራጫ ቀለም ያለው የባህር ኃይል ሰማያዊ ጠርዝ እና ቀይ / ነጭ "" ምልክት ተጠቀምን. መስመሮች (2 , 2 ሱሪዎች, ኪሶች) ... ጥቁር ሰማያዊ. የግራ ደረት፡ "" በቀይ እና በነጭ የጠረፍ ፊደል ምልክት ያድርጉ። ክምችቶች: በነጭ ጀርባ ላይ ሁለት ወፍራም ጥቁር ሰማያዊ መስመሮች. መስመሮች (እጅጌዎች - ብብት - ሱሪዎች ጎን, ሁለት ፕላቶች, ኪሶች) ... ቀይ. የግራ ደረት፡- ቀይ እና ሰማያዊ ጠርዝ "" እና "" ተደራራቢ የሆነ ምልክት። የግራ እጅጌ፡ ቹኒቺ ሺምቡን የኩባንያ አርማ (ከዚህ በኋላ ቹኒቺ ምልክት እየተባለ የሚጠራው) ከቀይ እና ሰማያዊ ጠርዞች ጋር። የወገብ ቁጥር (በሱሪው የቀኝ ክፍል ላይ ይገኛል) ፣ ወጥ የሆነ ቁጥር ... ቀይ። አክሲዮኖች፡ የላይኛው የባህር ኃይል ሰማያዊ፣ የታችኛው ነጭ ። የደረት ምልክት... በ1949፣ ካለፈው ዓመት የተሳሳተ የፊደል አጻጻፍ በእንግሊዝኛ “ድራጎን” ተብሎ በትክክል ተጽፎ ነበር ። ከ1950-1951 ዓ.ም ኮፍያ፡ የባህር ኃይል ሰማያዊ ከወርቅ “ሲ” እና ነጭ “ዲ” ምልክት ጋር። ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። የውስጥ ቀሚስ… ጥቁር። መስመሮች (2 እጅጌዎች, 2 ፕላቶች, ከጎን ወደ ሱሪው ጎን, ኪሶች) ... ሰማያዊ. የደረት ምልክት፣ የወገብ ቁጥር (በሱሪው ግራ ክፍል ላይ የሚገኝ)፣ ወጥ የሆነ ቁጥር... ጥቁር ሰማያዊ። የግራ እጅጌው... ሰማያዊ ቹኒቺ ምልክት። ቀበቶ ... ቡናማ. አክሲዮኖች፡- በባህር ኃይል ሰማያዊ ላይ የተመሰረተ ንድፍ (ሁለት ዓይነት ዓይነቶች ጥቅም ላይ ይውላሉ, አንዱ ወፍራም ነጭ መስመር (ቢጫ ድንበር እና ቢጫ መስመር በመሃል) እና ሁለተኛው በሁለት ወፍራም ቢጫ መስመሮች). ከ1950-1953 ዓ.ም ኮፍያ፡ ጥቁር ሰማያዊ ከነጭ "" ምልክት ጋር። ሸሚዝ እና ሱሪ፡- የባህር ኃይል ሰማያዊ ቀጥ ያለ ግርፋት ያለው ዘይቤ። የደረት ምልክት፣ የወገብ ቁጥር (የሱሪው የቀኝ ክፍል)፣ የጀርሲ ቁጥር... ጥቁር ሰማያዊ (ከወገብ ቁጥር ሌላ ነጭ ድንበር አለው።) ቀበቶ ... ቡናማ. ክምችቶች: በጥቁር ሰማያዊ እና ቢጫ ላይ የተመሰረተ ዘይቤ (ሁለት ዓይነቶች ጥቅም ላይ ይውላሉ: ጥቁር ሰማያዊ እና አንድ ቢጫ መስመር በላይኛው መካከለኛ ክፍል, የታችኛው ክፍል ቢጫ ንድፍ እና ሁለት ወፍራም ቢጫ መስመሮች). ለቤት አገልግሎት (በ 1952 የፍራንቻይዝ ስርዓት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በመደበኛነት) - ሸሚዞች እና ሱሪዎች ... ነጭ. "ድራጎኖች" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1). ለጎብኚዎች (እስከ 1951) ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ግራጫ። "" በደረት ላይ ታትሟል. 1951 የበጋ ዩኒፎርም ኮፍያ: ነጭ ከቀይ ጠርዝ እና ከቀይ "" ምልክት ጋር. ሸሚዝ እና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ… ቀይ። መስመሮች (እጅጌዎች፣ ፕላኬት፣ ሱሪ ጎን)፡ ቀይ። የደረት ምልክት ("" በትንሹ በተደረደሩ ጠቋሚዎች (ከአርማዎች 1 እስከ 4 የማይገባ))፣ የጀርሲ ቁጥር... ቀይ። ቀበቶ ... ቡናማ. አክሲዮኖች: በቀይ ላይ በመመስረት, የላይኛው የባህር ኃይል ሰማያዊ ሲሆን ሶስት ነጭ መስመሮች አሉት. ከ1952-1959 ዓ.ም ኮፍያ ... ጥቁር ሰማያዊ ከነጭ ምልክት ጋር (- 1953 ... "", 1954 - ... "ሲ"). ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የደረት ምልክት/የወጥ ቁጥር፡ ጥቁር ሰማያዊ። አክሲዮኖች... ጥቁር ሰማያዊ። የግራ እጅጌው...ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ የቹኒቺ ምልክት ያለው የባህር ኃይል ሰማያዊ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። "ድራጎኖች" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1). ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች...ግራጫ። የደረት ምልክት (ቅስት-ቅርጽ): "" እስከ 1955, "" ከዚያ በኋላ. እ.ኤ.አ. በ 1954 በደረት ላይ "ድራጎኖች" እና "" በግራ እጅጌው ላይ ባለው ቅስት ቅርፅ (የወጥ ቁጥሩን ጨምሮ ፣ ጥቁር ሰማያዊ ከነጭ ድንበር ጋር) ተጠቅመዋል ። ከ1960-1968 ዓ.ም ከ1960-1961 ዓ.ም ኮፍያ: የማርኖ ቀለም የብር "" እና የወርቅ "ዲ" የሚያጣምረው ምልክት አለው. ሸሚዝ፡ ማርዮን። መስመሮች (2 እጅጌዎች, አንገት, ቀበቶ ቀለበቶች, 2 ሱሪዎች ጎኖች): ማር. የደረት ምልክት፣ የግራ እጅጌ ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የደንብ ቁጥር... ማሮን። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ የቹኒቺ ምልክት በማሮን። "ድራጎኖች" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1). ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች...ግራጫ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ ከላይ የቹኒቺ ምልክት፣ “” ከታች (ሁለቱም ማሮን) ላይ ምልክት ያድርጉ። "" በደረት ላይ ተቀምጧል. በ1962 ዓ.ም ኮፍያ፡ ጥቁር ሰማያዊ ከወርቅ "" እና "" ጋር የሚያጣምረው ማርክ (የተቀየረ ፊደላት)። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። መስመሮች (በአንገት አካባቢ፣ እጅጌዎች፣ የሱሪው ጎን)፡- ደማቅ ቢጫ በጥቁር ሰማያዊ መካከል ተቀምጧል። የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የጀርሲ ቁጥር... ያማቡኪ ቀለም በጥቁር ሰማያዊ መካከል ተቀምጧል። የግራ እጅጌ ምልክት፡ የቹኒቺ ምልክት ከወርቅ ክር እና ጥቁር ሰማያዊ ጠርዝ ጋር። አክሲዮኖች... ጥቁር ሰማያዊ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። "ድራጎኖች" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1). ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች...ግራጫ። "" በደረት ላይ ተቀምጧል. ከ1963-1964 ዓ.ም ኮፍያ: ሰማያዊ ቀለም በብር "ሲ" እና በወርቅ "ዲ" ጥምረት ምልክት ተደርጎበታል. ሸሚዝ… ሰማያዊ። መስመሮች (በአንገት አካባቢ, 2 እጅጌዎች, 2 ሱሪዎች ጎኖች) ... ሰማያዊ. የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የጀርሲ ቁጥር... ሰማያዊ ነጭ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ የቹኒቺ ምልክት በወርቅ እና በሰማያዊ። ቀበቶ ... ሰማያዊ. አክሲዮኖች... ሰማያዊ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። "ድራጎኖች" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1). ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች...ግራጫ። "" በደረት ላይ ተቀምጧል. ከ1965-1968 ዓ.ም የመካከለኛው ወቅት (በግንቦት ወር መጀመሪያ) ኮፍያ እና ከስር ሸሚዝ፡ ልክ እንደ 1962 (ከዚህ በፊት ከነበረው የፊደል አጻጻፍ) ጋር ተመሳሳይ ነው። መስመሮች (በአንገት አካባቢ፣ እጅጌ፣ ሱሪ ጎን): ጥቁር ሰማያዊ በቀይ መካከል ተቀምጧል። የደረት ምልክት፣የደረት ቁጥር፣የማሊያ ቁጥር...ጥቁር ሰማያዊ ከቀይ ጠርዝ ጋር። የግራ እጅጌ ምልክት፡ ጥቁር ሰማያዊ ነጭ-ሪም ያለው ጠጋኝ ተካትቷል (የወርቅ ክር ዘንዶ ምልክት በፕላስተር ውስጥ ተቀምጧል፣ እና ቀይ የቹኒቺ ምልክት በላይኛው ቀኝ ጥግ ላይ ተቀምጧል)። አክሲዮኖች... ጥቁር ሰማያዊ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። "" በደረት ላይ ከርቭ (አርማ 1, 67-68 አርማ 2). ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች...ግራጫ። "" በደረት ላይ ተቀምጧል. የ 1969 የስፕሪንግ ካምፕ ከላይ ያለውን ንድፍ እንደገና ለልምምድ ተጠቅሞበታል. እ.ኤ.አ. በ1968 አጋማሽ አጋማሽ (ግንቦት 16) -በቀይ ቀይ (ቀይ) እና ሰማያዊ ላይ የተመሰረተ ዘይቤ። ኮፍያ፡ ሰማያዊ ከቀይ የላይኛው አዝራር እና ጠርዝ ጋር፣ የወርቅ ዘንዶ ምልክት እና ቀይ የቹኒቺ ምልክት። ሸሚዙ እና ሱሪው የተጠለፉ ናቸው፣ እና ሸሚዙ እጅጌ የሌለው ነው (ሁለቱም በጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ናቸው። በ የተዘጋጀ )። ሸሚዝ… ቀይ። መስመሮች (በአንገት አካባቢ, ቀበቶ ቀበቶዎች, የሱሪ ጎኖች): ቀይ. የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የጀርሲ ቁጥር...ቀይ/ሰማያዊ ጠርዝ። ቀበቶ ... ሰማያዊ. አክሲዮኖች፡ ቀይ ከአንድ ወፍራም ሰማያዊ መስመር ጋር። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። የግራ ደረት ... "ዲ" ምልክት በጌጣጌጥ ፊደላት. የደረት ቁጥሩ በቀኝ በኩል ነው. ለጎብኚዎች ሸሚዝ እና ሱሪዎች: ቀላል ግራጫ. የደረት ምልክት ... "ቹኒቺ" በጠቋሚ። የሰማይ ሰማያዊ ዩኒፎርም የመጠቀም ዘመን ከ1969-1973 ዓ.ም በአብዛኛው ወደ 1963-1964 ቅርብ (ሰማያዊ ማለት ይቻላል ሰማይ ሰማያዊ ነው)። ኮፍያ: ሰማይ ሰማያዊ ነጭ ከላይ አዝራር እና የአየር ቀዳዳዎች ጋር. የ"ሲዲ" ምልክት በነጭ የማገጃ ፊደላት ገብቷል። የግራ እጅጌ፡ ወርቃማው ዘንዶ እና የቹኒቺ ምልክት አርማ (የሰማይ ሰማያዊ ድንበር። ቹኒቺ ምልክት በላይኛው ቀኝ፣ ቀይ እስከ 1972 ድረስ፣ ወርቅ በ1973 ዓ.ም.) የሰማይ ሰማያዊ መስመር በቀበቶው የሱሪው ክፍል ውስጥ ተዘግቷል። ከሱሪው ጎን ያለው መስመር ሁለት ቀጭን መስመሮችን በመደራረብ ወፍራም ይደረጋል. ቀበቶ… ጥቁር። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። የደረት ምልክት ("ድራጎኖች" በጠቋሚ። አርማ 3)፣ የደረት ቁጥር፣ የኋላ ቁጥር...ሰማይ ሰማያዊ ከቀይ ድንበር ጋር። ለጎብኚዎች ሸሚዞች እና ሱሪዎች: ቀላል ሰማያዊ. የደረት ምልክት ("" በጎቲክ ቅርጸ-ቁምፊ በቅስት ቅርጽ)፣ የደረት ቁጥር፣ ወጥ የሆነ ቁጥር...ሰማይ ሰማያዊ ከነጭ ድንበር ጋር። ከ1974-1986 ዓ.ም ኮፍያ፡ ልክ እንደበፊቱ እስከ 1984 ዓ.ም. ከ 1985 በኋላ የአየር ቀዳዳዎች ሰማያዊ ሰማያዊ ይሆናሉ. ሸሚዝ… አዝራር ይተይቡ እስከ 1980 ድረስ። ከ 1981 እስከ 1983 የሄንሪ አንገት አይነት (ሁለት የፊት አዝራሮች ብቻ) የመጎተት አይነት (በቡድኑ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው መጎተቻ) ነበር። ከ 1984 ጀምሮ, የ ዓይነት ነው. ሸሚዝ...ሰማይ ሰማያዊ። አክሲዮኖች… ሰማያዊ ሰማያዊ። ከ 1975 እስከ 1986 ለቤት አገልግሎት እና ለጎብኚዎች ጥቅም ላይ የሚውሉ ስፒሎች በሰማያዊ ጀርባ ላይ ነጭ መስመሮች ናቸው, እና በ 1986 ለቤት አገልግሎት ብቻ በነጭ ጀርባ ላይ ሰማያዊ መስመሮች ናቸው. የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። መስመሮች (ካፍ): ቀይ/ሰማይ ሰማያዊ። መስመሮች (በአንገት አካባቢ, ትከሻዎች, ጎኖች - ሱሪዎች ጎን) ... ሰማያዊ ሰማያዊ. የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የኋላ ስም ፣ የኋላ ቁጥር... ቀይ፣ የሰማይ ሰማያዊ ጠርዝ። ቀበቶ…ሰማይ ሰማያዊ። የደረት ምልክት ("ድራጎኖች" በጠቋሚ። አርማ 3) ሸሚዝ እና ሱሪ ለጎብኚዎች፡ ፈዛዛ ሰማያዊ። የሽቦዎቹ የቀለም አሠራር ለቤት አገልግሎት ተቃራኒ ነው. የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የኋላ ስም ፣ የኋላ ቁጥር... ቀይ፣ ነጭ ጠርዝ። ቀበቶ ... ቀይ. የደረት ምልክት ("" በጎቲክ ቅርጸ-ቁምፊ በቅስት ቅርጽ) የቀበቶው ዘለበት ክፍል ከተለመደው ቀበቶ በተለየ በ "" ቅርጽ ነበር. የዶጀርስ ዩኒፎርም የመጠቀም ዘመን ከ1987-2003 ዓ.ም እ.ኤ.አ. በ 1987 ሥራ አስኪያጅ ሆኖ ሥራውን የጀመረው ሴኒቺ ሆሺኖ ከሎስ አንጀለስ ዶጀርስ ፈቃድ ካገኘ በኋላ ለዶጀርስ ዩኒፎርም ታማኝ የሆነ ዲዛይን ተቀበለ ፣ የቅርብ ጓደኛው ቶሚ ላሶርዳ አስተዳዳሪ ነው ። እ.ኤ.አ. በ 1987 ክፍት ውድድር ፣ ያለፈው ዓመት ሞዴል ለብሶ ከመክፈቻው ውድድር ታየ ። ኮፍያ፡- ሰማያዊ ከነጭ “ዲ” ምልክት ጋር (ከእ.ኤ.አ. እስከ 1996 ድረስ ጠቋሚ፣ ከ1987 እስከ 1995 ከፍተኛው ሰማያዊ፣ የላይኛው አዝራር ነጭ በ1996 ዓ.ም. ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ ኢታሊክ ብሎክ አይነት፣ የላይኛው አዝራር ነጭ)። ሸሚዝ… ሰማያዊ። የደረት ምልክት፡ ሰማያዊ ጠቋሚ ("ድራጎኖች" (አርማ 2፣ ግን ከ67-68 የሚበልጥ))። በተጨማሪም ከ 1996 በኋላ በጺሙ እና በ "ድራጎን" ዓርማ መካከል ያለው ክፍተት እየሰፋ ሄደ እና ጢሙ የ "ዲ" ጫፍን ለመሸፈን ረዘም ላለ ጊዜ ተስተካክሏል, ይህም የፊደል አጻጻፍ ለዶጀርስ ታማኝ እንዲሆን አድርጎታል. የደረት ቁጥር... ቀይ። የኋላ ስም፡ ሰማያዊ (የጎቲክ ዓይነት እስከ 1995፣ ከ1996 በኋላ ከዶጀርስ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ብሎክ ዓይነት)። የደንብ ቁጥር፡ ሰማያዊ (የተለመደው የሁለተኛ ደረጃ የቤዝቦል አይነት እስከ 1995 ድረስ፣ ከ1996 ጀምሮ እንደ ዶጀርስ ተመሳሳይ የብሎኬት ዓይነት)። የግራ እጅጌው... 1996 60ኛ የምስረታ በዓል ነው። 1997-2001 ከሻሮን ጋር ምልክት ነው . ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ፣ ከተያያዘ ሐረግ ጋር ምልክት። የቀኝ እጅጌው…ከ1999 “ቹኒቺ” ጀምሮ። ቀበቶ ... ሰማያዊ. አክሲዮኖች ( በ 1990ዎቹ መጨረሻ -ሶክስ)…ሰማያዊ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። የኦቺያ ዳይሬክተር ዘመን ከባህላዊው ሰማያዊ ቅርጸ-ቁምፊ (ቁጥር ፣ የኋላ ስም) ሲወጡ ፣ የዶጀርስ ዓይነት ከመሆንዎ በፊት ከቅጡ ጋር ያለውን ውህደት ማየት ይችላሉ ። እንዲሁም ከ 1948 ጀምሮ (ከ 1949 በስተቀር) የ "ድራጎን" ቅፅል ስም አርማ ለረጅም ጊዜ በጠቋሚ ፊደላት ("" እና "" የሚባሉት ፊደላት ብቻ ዋና ፊደላት ናቸው), ነገር ግን ዳይሬክተር ሆኖ የተሾመው ሂሮሚትሱ ኦቺያ. አጥብቆ ተስፋ የተደረገበት (ከዩኒፎርም ሌላ የተለመደው "ድራጎን" አርማ ከአንዳንዶቹ በስተቀር ጥቅም ላይ ይውላል እና ከ 1974 ጀምሮ ለደረት ቁጥሮች ጥቅም ላይ የዋሉ ቀይ ፊደላት ወዘተ በኦቺያ ዓላማ ተወግደዋል. ለመልካምነት ተጠያቂው ማን ነው፣"ጉድለትን የሚያስታውስ።" የፊደል አጻጻፍ የናጎያ ጦር በተመሠረተበት ጊዜ ከደረት አርማ ጋር ተመሳሳይ ነው። ከ 1974 እስከ 1986 ባሉት ሞዴሎች ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ የትከሻዎች እና ሱሪዎች ወፍራም መስመሮች ተካተዋል. በነገራችን ላይ የዩኒፎርም ኦሪጅናል ዲዛይን የተሰራው በዳይሬክተሩ ሚስት እና በትልቁ ልጅ ሲሆን በሃሳባቸው ወፍራም መስመሩ ወደ እጅጌ እና ቁርጭምጭሚቱ የሚዘረጋ የእሳት ነበልባል ቅርፅ ሲሆን የጫፉ መስመር ስፋት 8 ሴ.ሜ ነበር ። . ይህ የቻይንኛ ቁጥር "ሀ" ምስል የሆነ "ሱ-ማስፋፋት" ነው. ኮፍያ: ሰማያዊ ነጭ "ሲዲ" ምልክት (ከ 1986 ትንሽ የተለየ). ቀበቶ ... ሰማያዊ. ካልሲዎች... ሰማያዊ። በሚዙኖ የተሰራ ። የቤት ሸሚዝ/ሱሪ፡ ነጭ። መስመሮች (ትከሻዎች, ጎኖች, የሱሪ ጎኖች (የቀበቶ ቀለበቶችን አይሸፍኑም)) ... ሰማያዊ. የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የደንብ ቁጥር... ሰማያዊ። "" በደረት ላይ. የግራ እጅጌ ምልክት፡ የ"" አርማ ያለበት በሰማያዊ ነጭ ጀርባ ላይ ያለ ምልክት። ከ 2006 ጀምሮ የግራ እጅጌው በነጭ ጀርባ ላይ የቹኒቺ ሺምቡን አርማ ያለው ሰማያዊ ጎቲክ ምልክት አለው። ከ 2010 ጀምሮ ኢዲየን ኢስት ስፖንሰር ሆኗል፣ እና የቤት ውስጥ ጨዋታ ባርኔጣዎች ብቻ የ" " አርማ አላቸው ። የጎብኚዎች ሸሚዝ...ሰማያዊ። ሱሪ... ነጭ። መስመሮች (ትከሻዎች/ጎን)፡ ነጭ። የደረት ምልክት፣ የደረት ቁጥር፣ የኋላ ቁጥር... ነጭ። የግራ እጅጌ፡ "" አርማ ከነጭ እና ሰማያዊ ጠርዝ ጋር። እንደገና የታተሙ ዩኒፎርሞች የ1954 ዩኒፎርም በነሀሴ 2010 በተካሄደው " የድሮ ዩኒፎርም ተከታታይ " ላይ እንደገና ታትሟል ። በድጋሚ የታተመው ዩኒፎርም ለቹኒቺ ቡድን የመጀመሪያው ነው። በተጨማሪም የግራ እጅጌው "" ለተለመደው መድረክ ማስታወቂያ በዚያን ጊዜ ጥቅም ላይ በሚውል የቹኒቺ ምልክት ተተካ። በተጨማሪም ሱሪው መስመር የሌለው ነጭ ስለነበር ብዙ ጊዜ የጎብኚ ሱሪዎችን እለብስ ነበር። 2ኛው ሱፐርቫይዘር ታካጊ ዘመን መሰረታዊ ንድፍ የተመሰረተው በ 1954 ዩኒፎርም ላይ ሲሆን ቡድኑ ለመጀመሪያ ጊዜ በጃፓን ውስጥ ምርጡን ሲያሳካ . ለቤት አገልግሎት የሚውለው የደረት አርማ ምልክት እስከ 2003 ድረስ ጥቅም ላይ የዋለው "ድራጎኖች" ጠቋሚ ነው, እና በስምንት ወቅቶች ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ታድሷል (አርማ 2, ከላይ እንደተገለፀው የቀለም ቃና ተቀይሯል). ባርኔጣው ጥቁር ሰማያዊ ነው, እና የሲዲ ማርክ በክብ ፊደላት (ከ 1962 እስከ 1968 ጥቅም ላይ ለዋለ ምልክት ቅርብ) እና የፊደሎቹ ቀለም ቀይ ነው. ሚንቾ የጽሕፈት መኪና ለደረት ቁጥር፣ ለዩኒፎርም ቁጥር እና ለኋላ ስም ጥቅም ላይ ይውላል። , ሹሄይ ታካሃሺ "ስ.ታካሃሺ" ነው፣ ሳቶፉሚ ታካሃሺ "አ.ታካሃሺ" ነው፣ ወዘተ . ) ከ2012 የውድድር ዘመን ጀምሮ፣ ከ ጋር በመተባበር የ ብራንድ (ከዚያው አመት መኸር ጀምሮ ወደ የመጀመሪያ ብራንድ ተቀይሯል)። እንዲሁም ከ 2012 ጀምሮ ሴንትራል ሊግ ያለፈው ዓመት አሸናፊ ቡድን "የሻምፒዮን አርማ " ተሸልሟል, ስለዚህ ሻምፒዮን አርማ በ 2012 (እ.ኤ.አ.) በ 2012 (ኦፊሴላዊ ጨዋታዎች ብቻ የታጠቁ, በ ውስጥ አይደለም) በልብሱ የቀኝ እጀታ ላይ ተዘርግቷል ። ካምፖች እና ክፍት ጦርነቶች). ኮፍያ: ጥቁር ሰማያዊ በቀይ "ሲዲ" ምልክት (ከነጭ ድንበር ጋር). የራስ ቁር፡ ጥቁር ሰማያዊ (ማቲ) በቀይ "ሲዲ" ምልክት (ነጭ ድንበር)። የራስ ቁር አሁንም የ"" አርማ ነበረው ነገርግን በ2012 የውድድር ዘመን አጋማሽ ላይ ወደ "" አርማ ተቀይሯል። ቀበቶ: ጥቁር ሰማያዊ ስፒሎች፡ ቀይ መስመር በጥቁር ሰማያዊ ጀርባ ላይ ለቤት አገልግሎት፡ ሸሚዝና ሱሪ...ነጭ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። መስመር (ትከሻ/ሱሪ ጎን)፡ ጥቁር ሰማያዊ። የደረት ቁጥር... ቀይ። የደረት ምልክት... ጥቁር ሰማያዊ ("ድራጎን" በጠቋሚ)። የኋላ ስም/ቁጥር… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ የማዕከላዊ ሊግ "ሻምፒዮን አርማ" የቀኝ እጅጌ ምልክት ... "" (ጥቁር ሰማያዊ, ጎቲክ). ለጎብኚው፡ ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። ሱሪ... ነጭ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። መስመሮች: ነጭ (ትከሻዎች እና እጅጌዎች), ጥቁር ሰማያዊ (የሱሪ ጎን). የደረት ቁጥር፡ ቀይ ከነጭ ድንበር ጋር። የደረት ምልክት: ነጭ ("" በብሎክ ፊደላት, ከቀዳሚው ሞዴል በተለየ መልኩ ፊደሎቹ በቅስት ቅርጽ የተደረደሩ ናቸው). የኋላ ስም/ቁጥር፡ ነጭ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ የማዕከላዊ ሊግ "የሻምፒዮን አርማ" (ጠፍጣፋው ከ2012 እና 2013 ጀምሮ ተወግዷል)። የቀኝ እጅጌ ምልክት ... "ድራጎኖች" (ነጭ ፣ ከርቭ)። በድጋሚ የታተመ ዩኒፎርም በ1974 የ 10ኛ ተከታታይ ድል በማዕከላዊ ሊግ ከኦገስት እስከ ሴፕቴምበር 2012 (ማስታወሻ) ከ 2013 ጀምሮ , ደንበኞችን የመሳብ ችሎታን ለመጨመር, ሦስተኛው ዩኒፎርም (በተለምዶ ሞዶራ በመባል የሚታወቀው) በሰባት ኦፊሴላዊ ጨዋታዎች ውስጥ ይለበሳል. ዲዛይኑ በቀይ ላይ የተመሰረተ ሲሆን የደረት አርማ ፣ የጀርሲ ቁጥር እና የኋላ ስማቸው ጥቁር ሰማያዊ ፣ ከትከሻው እስከ ጎኑ ያለው መስመር ነጭ ነው ፣ እና “ቹኒቺ ሺምቡን” ማስታወቂያ በእጅጌው ላይ አለ።የተለመደውን ኮፍያ እና ሱሪ ይልበሱ ። የታኒሺጌ ዘመን ወደ ቹኒቺ እንደ ጂ ኤም የተመለሰው ሂሮሚትሱ ኦቺያይ እሱ በጣም ጠንካራ በነበረበት ሀሳብ አቅርቧል እና በ1954 በጃፓን ለመጀመሪያ ጊዜ ምርጥ ሆኖ ሲገኝ የነበረውን ዩኒፎርም እንደገና ሰራ። የሁለተኛው ታካጊ ዳይሬክተር እስከ ቀደመው አመት ድረስ የሚጠቀመው ዩኒፎርም በ1954 ዓ.ም ላይ የተመሰረተ ቢሆንም ይህ ዩኒፎርም በዚያን ጊዜ ከነበረው ጋር የቀረበ ነው። የደንብ ልብስ እና የባርኔጣ ቀለም ጥቁር ሰማያዊ (የብረት ባህር ኃይል) ሲሆን ይህም ለጥቁር በጣም ቅርብ ነው . በተጨማሪም የግራ እጅጌው "" ለቤት አገልግሎት እና ለሶስተኛ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው የማስታወቂያ አርማ ከብሎክ ዓይነት ወደ ቹኒቺ ሺምቡን ርዕስነት ከዚህ ሞዴል ተቀይሯል። ኮፍያ፡ ጥቁር ሰማያዊ መሰረት፣ “ሲዲ ማርክ” ከ2004 እስከ 2011 ነጭ ነው። የራስ ቁር፡ ጥቁር ሰማያዊ ነጭ "ሲዲ" ምልክት ያለው። የ "" ማስታወቂያ ከራስ ቁር በግራ በኩል ይገባል. ለቤት አገልግሎት፡ ሸሚዝና ሱሪ፡ ነጭ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የደረት ቁጥር... ጥቁር ሰማያዊ። የደረት ምልክት፡ ጥቁር ሰማያዊ ("ድራጎኖች" በጠቋሚ፣ አርማ 1)። የኋላ ስም/ቁጥር… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ "ቹኒቺ ሺምቡን" (ጥቁር ሰማያዊ)። የደረት አርማ "" በ 1954 የታይፕ ገጽታ ላይ የተመሰረተ ነው (አጭር ዊስክ በ , አርማ 1) ወፍራም ቁምፊዎች እና በአጠቃላይ አግድም ቅጥያ. በተለይም, የታችኛው የቀኝ ክፍል ዲ አንግል ቀላል ነው, ይህም በመግቢያው ጊዜ ትንሽ የተጨመቀ ቅርጽ ሆኖ እንዲሰማው ያደርጋል. ለጎብኚዎች፡ ሸሚዝ እና ሱሪ…ግራጫ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የደረት ቁጥር... ጥቁር ሰማያዊ። የደረት ምልክት… የባህር ኃይል ሰማያዊ ("" በብሎክ ፊደላት)። የኋላ ስም/ቁጥር… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የግራ እጅጌ ምልክት፡- “” (ነጭ፣ ጠመዝማዛ፣ ነገር ግን ከቤት አርማ ይልቅ የዶጀርስ አይነት ሎጎ 2ን ይጠቀማል)። ከ2003 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ጎብኚዎች ግራጫ ቀለምን ወስደዋል። ሦስተኛው ዩኒፎርም፡ ሸሚዝ…ሰማያዊ። ሱሪ... ነጭ። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የደረት ቁጥር: ነጭ. የደረት ምልክት… ነጭ ("ድራጎኖች" በጠቋሚ ፣ ለቤት አገልግሎት ተመሳሳይ)። የኋላ ስም/ቁጥር፡ ነጭ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ "ቹኒቺ ሺምቡን" (ነጭ)። ሦስተኛው ዩኒፎርም በኦቺያ ዘመን ተቀባይነት ያገኘውን ሰማያዊ እና ነጭ "" አርማ ይጠቀማል። ለደረት ቁጥር እና የደንብ ዩኒፎርም ቁጥር እስከ 1995 ድረስ በመጀመሪያው የዶጀርስ ዩኒፎርም ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለው "የሁለተኛ ደረጃ ቤዝቦል አይነት" ተብሎ የሚጠራው ቅርጸ-ቁምፊ እንደገና ታድሷል። ሆኖም ግን, እንደ እነዚያ ቀናት, ደማቅ ቅርጸ-ቁምፊ ነው. በጁላይ 2014 የበጋ ዕረፍት ወቅት (ከ25ኛው ቀን በኋላ) እና ኦገስት በናጎያ ዶም አስተናጋጅነት በተካሄደው ጨዋታ ላይ “የበጋ ካፕ” የሚል ኮፍያ ለብሶ የቡድን አርማ ምልክት “ሲዲ” እና በነጭ ላይ የተመሠረተ ጥቁር ሰማያዊ ጠርዝ። ሶስተኛ የደንብ ልብስ ከለበሱ ጨዋታዎች በስተቀር) . እ.ኤ.አ. በ 2015 ከጁላይ 28 እስከ ኦገስት መጨረሻ ድረስ በናጎያ ዶም በተደገፈው ግጥሚያ ላይ (ከቀደመው ዓመት ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ሦስተኛው ዩኒፎርም ከለበሰበት ግጥሚያ በስተቀር ) . ከ 2015 ጀምሮ, ከሱዙኪ ጋር ኦፊሴላዊ የአጋር ውል በመፈረም, የሱዙኪ አርማ በቤት ዩኒፎርም እና በሶስተኛ ዩኒፎርም ሱሪ ላይ ይታያል . የስፖንሰር አርማውን በሱሪው ላይ መለጠፍ በቡድኑ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ጥረት ነው ። በተጨማሪም የሶስተኛው ዩኒፎርም ስም ካለፉት ሁለት አመታት ጀምሮ "ሪዩ" ወደ "ሾርዩ" ተቀይሮ በአራት የቤት ውስጥ ጨዋታዎች ይለበሳል. የድራጎን ሰማያዊውን ከቤት ዩኒፎርም ነጭ ጀርባ ጋር የሚያጣምረው ንድፍ ። “ሾርዩ” ዩኒፎርም፡ አርማ፣ ቁጥር፣ ስም… የባህር ኃይል ሰማያዊ፣ ሸሚዝ… ከፊት ነጭ፣ ከኋላ ድራጎኖች ሰማያዊ፣ የባህር ኃይል ሰማያዊ በትከሻዎች እና እጅጌዎች። ሸሚዝ… የባህር ኃይል ሰማያዊ። የግራ እጅጌ ምልክት፡ "ቹኒቺ ሺምቡን" (ነጭ)። በተጨማሪም ባርኔጣዎች, ባርኔጣዎች, ሱሪዎች, ወዘተ የመሳሰሉትን የተለመዱትን ይጠቀማሉ. እ.ኤ.አ. በ 2016 የቡድኑ 80 ኛ ዓመት አርማ ከቀኝ እጅጌው ጋር ይያያዛል። እንዲሁም የካፒቴን ምልክት ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀባይነት ይኖረዋል, እና በግራ ደረቱ ላይ "" ይኖረዋል . የሾሪዩ ዩኒፎርም በ1974ቱ ድል ወቅት ጥቅም ላይ የዋለው የድራጎን ብሉ ላይ የተመሰረተ እና የወርቅ ፊደላትን እና የራኬት መስመሮችን ይጠቀማል እና የሲዲ ምልክቱ በግራ ደረቱ ላይ ተጣብቋል። የባርኔጣው ጠርዝ የባህር ኃይል ሰማያዊ ነው. የደረት ቁጥር የለም እ.ኤ.አ. በ 2014 እና 2015 ጥቅም ላይ የዋለውን የበጋ ካፕ ተከትሎ ፣የበጋው ዩኒፎርም እንዲሁ ተቀባይነት ይኖረዋል ፣ እና የብረት የባህር ኃይል ሰማያዊ ራኬት መስመር እና የሲዲ ምልክት ከድራጎኖች ሰማያዊ ድንበሮች ጋር ወደ ደረቱ ይገባል ። የደረት ቁጥር የለም የሱፐርቫይዘር ሞሪ ዘመን ​​ለተካሄደው “የቹኒቺ ድራጎኖች ተከታታይ የደንብ ልብስ አጠቃላይ ምርጫ” ውጤት ምላሽ ለመስጠት የኦቺያ ዘመን ቀለም እና ዲዛይን ያለው አዲስ ዩኒፎርም ታወጀ ፣ የድራጎን ሰማያዊ እንደገና ይነቃቃል። በ 6 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ. ለቤት አገልግሎት የሚውለው ጃኬቱ ከአንገትጌው እስከ ትከሻው ድረስ እና ወደ ማሰሪያው የሚሄድ ሰማያዊ (የድራጎን ሰማያዊ) መስመር ያለው ነጭ ነው። የትከሻው መስመር ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ ውፍረት አለው፣ ነገር ግን የኩምቢው መስመር ከትከሻው መስመር ጋር ከተጠላለፈበት ቦታ ቀስ በቀስ ለመንጠፍጠፍ ተዘጋጅቷል። የማልያ ቁጥሩ፣ ስም እና የደረት ቁጥሩም ሰማያዊ ነው፣ እና ቅርጸ ቁምፊው በአስተዳዳሪው ዘመን ጥቅም ላይ ከዋለበት ወፍራም የሁለተኛ ደረጃ ቤዝቦል አይነት ነው። "ድራጎን" በደረት ላይ ጠመዝማዛ (አርማ 2፣ ከ1987-1995 የመጀመርያው የዶጀርስ ዩኒፎርም ጋር ተመሳሳይ የሆነ የፊደል አጻጻፍ ታድሷል) እና በግራ እጅጌው ላይ ያለው የ"ቹኒቺ ሺምቡን" አርማ (ነጭ ፊደላት) በካፍ መስመር ላይ አለ። አስገባ። በተሰቀለ ቅርጽ. የጎብኚዎች የውጪ ልብሶች ለቤት ውስጥ, ከበስተጀርባ ሰማያዊ እና በመስመሮች, በሎጎዎች እና በነጭ ምልክቶች የተገላቢጦሽ ይሆናል. ከሁለተኛው የታካጊ መንግስት ሞዴል የተወረሰው በደረት ላይ ያለው የ "" አርማ እና በግራ ካፍ መስመር ላይ ያለው "" አርማ. ኮፍያው እና የራስ ቁር ደግሞ ሰማያዊ ነበሩ፣ ነጭ የሲዲ ማርክ የተወረሰ፣ እና የታችኛው ቀሚስ ደግሞ ሰማያዊ ነበር። ሱሪዎች ለሁለቱም ለቤት እና ለጎብኚዎች ነጭ ነበሩ ። በተጨማሪም ሶስተኛው ዩኒፎርም (በተለምዶ የሾሪዩ ዩኒፎርም በመባል የሚታወቀው) በናጎያ ዶም ስድስት ይፋዊ ጨዋታዎች ላይ የሚውለው በድራጎን ሰማያዊ ላይ የተመሰረተ እና የቡድኑ የመጀመሪያ ሙከራ የሆነውን የምረቃ ስራን ይጠቀማል። ከፊት እና ከኋላ ላይ ሰማያዊ ግሬዲሽን እና የድራጎን ምስል ። በ 2017 የውድድር ዘመን ለደጋፊ ክለብ አባላት የሚደረገው "" በወር አንድ ጊዜ ፍጥነት ይካሄዳል.የፕሮፌሽናል ሞዴል ይልበሱ (በኤፕሪል 9 ከመጀመሪያው ግጥሚያ በስተቀር (ከዮኮሃማ ዴኤንኤ)). ጃኬቱ የራኬት መስመሮች ያሉት ሰማያዊ መሠረት፣ እጅጌው እና አንገት ላይ ቀይ እና ነጭ አርማ 2 አለው። ከዚህ ጋር, ልዩ የሆነ ባርኔጣ / ባርኔጣ በቀይ ጠርዝ ይለብሳል. ከ 2018 የውድድር ዘመን ጀምሮ የ" ልዩ ጨዋታ"ን በመያዝ ጥቅም ላይ ውሏል (በኋላ ላይ እንደተገለጸው ከ2018 የውድድር ዘመን ወደ ሚዙኖ ተቀይሯል)። ከ 2018 ጀምሮ ሚዙኖ ኦፊሴላዊ የአጋር ውል ተፈራርሟል, እና ኩባንያው የደንብ ልብስ ያቀርባል. ዲዛይኑ አልተቀየረም ፣ ነገር ግን የደንብ ቁጥሩ እና የደረት ቁጥሩ ቅርጸ-ቁምፊ በትንሹ ተቀይሯል እንደ እ.ኤ.አ. እስከ 1995 (የነጠላ አሃዝ ቁጥሩ ስፋት በግልጽ ሰፊ ነው)። በዚያው ዓመት ከፕሮቶ ኮርፖሬሽን ጋር ኦፊሴላዊ የአጋር ውል ተፈራርሟል , እና በኩባንያው የሚተገበረው የመኪና ፖርታል ቦታ " " አርማ በባርኔጣው በግራ በኩል ይታያል. አርማውን በባርኔጣ ላይ መለጠፍ በቡድኑ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ጥረት ነው . የ "ሾርዩ" ዩኒፎርም ወደ ሰማያዊ ሰማያዊ ቅርበት ባለው ደማቅ ሰማያዊ ላይ የተመሰረተ ነው, እና በቀይ እየጨመረ በሚወጣው ዘንዶ ምስል ተዘጋጅቷል, ይህም ሌላ የቡድን ቀለም . እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ እየጨመረ የሚሄድ ድራጎን ዩኒፎርም ልዩ ኮፍያ እና የራስ ቁር ተዘጋጅቷል (እስከ ባለፈው አመት ድረስ እየጨመረ ያለው የድራጎን ዩኒፎርም እንደ የቤት ዩኒፎርም ተመሳሳይ ኮፍያ እና የራስ ቁር ተጠቅሟል)። ዮዳ/ታሱናሚ ዳይሬክተር ዘመን እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 17 ቀን 2018 በናጎያ ዶም በተካሄደው " 2018" ከ2019 የውድድር ዘመን ጥቅም ላይ የሚውለው ዩኒፎርም ይፋ ሆነ። "በታሪክ እና በወግ 'ኩራት' ላይ አፅንዖት መስጠት" በሚለው ጽንሰ-ሀሳብ ላይ በመመስረት, ሁልጊዜ በጃፓን ውስጥ ምርጥ ለመሆን ለሚፈልግ ቡድን ተስማሚ ጥንካሬን እና ለጃፓን ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ዓለም ክብር ስም ተስማሚ የሆነ ኩራት ይገልጻል . የቤት ሸሚዝ ነጭ መሰረት ያለው ሲሆን ሰማያዊው (የድራጎን ሰማያዊ) "ዘንዶዎች" አርማ 2 በጠቋሚ ስክሪፕት ውስጥ, የቀደመውን ሞዴል ተከትሎ ተወስዷል. በሚለቀቅበት ጊዜ አዝራሮቹ ልክ እንደ ሸሚዝ ነጭ ነበሩ, ነገር ግን ወቅቱ ሲጀምር ወደ ሰማያዊ ተለውጠዋል. የደረት ቁጥር፣ ስም እና የደንብ ቁጥር ቅርጸ ቁምፊዎች ከቀዳሚው ሞዴል ጋር ተመሳሳይ ናቸው። የቹኒቺ ሺምቡን አርማ በግራ እጅጌው ላይ በሰማያዊ ታትሟል። የጎብኚው ሸሚዝ ንድፍ የቤቱን ሸሚዝ የተገላቢጦሽ ነው. የ``` አርማ በደረት ላይ እንዳለ ይቀጥላል፣ እና የመነሻ ``› አርማ በግራ እጄጌው ላይ በነጭ ታትሟል። ልክ እንደ ቀደመው ሞዴል, ባርኔጣው በሰማያዊ መሠረት ላይ ነጭ "ሲዲ ምልክት" ያለው ንድፍ አለው, ነገር ግን ለቤት አገልግሎት ብቻ, ከጫፉ ጎን ነጭ መስመር ተጨምሯል, እና የላይኛው አዝራር እና ቀዳዳዎች እንዲሁ ተጨምረዋል. ወደ ነጭነት ተለወጠ. በተጨማሪም ከ 2018 ጀምሮ የተለጠፈው የ "" አርማ መጠኑ በትንሹ ቀንሷል. ሁለቱም የቤት እና የጎብኝ ሱሪዎች ነጭ ናቸው፣ በጎን በኩል አዲስ ቀጭን ሰማያዊ መስመር አለው። የ "ሾርዩ" ዩኒፎርም በ "" ምስል ላይ የተመሰረተ እና በድራጎኖች ሰማያዊ ላይ የተመሰረተ ዘንዶን በሰማያዊ ሰማያዊ ቀለም የሚያሳይ ንድፍ አለው. የሲዲ ምልክቱ በግራ ደረቱ ላይ ነው, ቁጥሩ በቀኝ ሆድ ላይ ነው, እና ከሮኬት መስመር ጋር በወርቅ የተከበበ ነው. በቡድኑ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህ ዩኒፎርም የታተመ አርማ አለው። የ ዩኒፎርም ሳይለወጥ ይቆያል። የ2020 የውድድር ዘመን “ሾርዩ” ዩኒፎርም በ1990ዎቹ ዩኒፎርም ላይ የተመሰረተ እና ከ1990 እስከ 2020 ያሉትን 30 ዓመታት በዲጂታል መንገድ ያሳያል። በድራጎን ሰማያዊ ጥላ ውስጥ፣ ከፊትና ከኋላ ያሉት ሁለት ድራጎኖች በተመሳሳይ አቅጣጫ ሲነሱ ለ30 ዓመታት ያህል ግራፊክ ታይቷል ""። ቁጥሩ እንደዚያው ቀይ ተደርጎ ነበር፣ እና ኮፍያው ደግሞ የጠቋሚ ማርክን ተቀበለ ። ). የ2021 የውድድር ዘመን "ሾርዩ" ዩኒፎርም በቀኝ እጄ ላይ እና ከኋላ ያለው የ85ኛ አመት የምስረታ በዓል ምልክት ያለው ቡድኑ የተመሰረተበት 85ኛ አመት ምስሉ እና "የዘንዶው ትንሳኤ! ባሻገር"(የእጅጌ ምልክቶች ሁሉም በ2021 የውድድር ዘመን ይለብሳሉ) ዩኒፎርም አለው። ) ባርኔጣው ካለፈው አመት ጋር ተመሳሳይ ነው, በዲ ምልክት (እንደ ባለፈው አመት, የራስ ቁር ለመደበኛ የቤት ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላል) ተመሳሳይ ምልክት በግራ ደረቱ ላይ, ቁጥሩ በቀኝ ሆድ ላይ ቀይ ነው. እና የነበልባል ግራፊክስ በሁለቱም እጅጌዎች ላይ ናቸው ። ታክሟል ። የ2022 የውድድር ዘመን “” ዩኒፎርም ቡድኑ አንድ ሆኖ ድልን ሲቀዳጅ የሰማያዊ ድራጎን ምስል በሰማያዊ ዘንዶ ምስል ተዘጋጅቷል እናም ቡድኑ አንድ ሆኖ ድልን ሲቀዳጅ ከኋላ ወደ ፊት ተዘርግቷል። ባርኔጣው ወደ ሲዲ ምልክት ተመለሰ, ነገር ግን ጠርዝ በድራጎን ጥፍር ያጌጠ ነበር (የተለመደ የቤት ቁር ለብሷል). ታቱናሚ ዳይሬክተር ዘመን በተካሄደው የቹኒቺ 2022 ወቅት ተገለጸ ።፣ እና የቀኝ እጅጌው አሁን የ "ሲዲ" አርማ አለው ። የቤት ውስጥ ዩኒፎርም ከ 2013 ጀምሮ በ 10 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀይ የደረት ቁጥር አለው . ለጠላት ግዛት ዩኒፎርም ላይ በደረት በኩል የተፃፉት "" ፊደላት ከብሎክ ፊደላት ወደ ጠቋሚዎች ተለውጠዋል . የ2023 የውድድር ዘመን "ሾርዩ" ዩኒፎርም ወርቅን ከአልማዝ የተቆረጠ ጥለት ይጠቀማል፣ ይህም ተለዋዋጭ ዘንዶን በመግለጽ የበለጠ ኃይለኛ አጨራረስ ይሰጣል።የቡድኑ ሰራተኛ "በሻቺሆኮ የተወከለው በናጎያ ውስጥ ሊታሰብ የሚችል ቀለም መርጫለሁ " ሲል አስተያየት ሰጥቷል . ወላጅ ኩባንያ የወላጅ ኩባንያው ቹኒቺ ሺምቡን ነው። ቹኒቺ ሺምቡን ዋና የጃፓን የጋዜጣ ኩባንያ እና የመገናኛ ብዙሃን ድርጅት በሳኖማሩ, ናካ-ኩ , ናጎያ, አይቺ ግዛት ውስጥ ይገኛል . የቹኒቺ ሺምቡን እና ቹኒቺ ስፖርት አሳታሚ ሲሆን ከሆካይዶ ሺምቡን እና ከኒሺኒሆን ሺምቡን ጋር የሶስት ኩባንያ ጥምረት ፈጥሯል ። ይሁን እንጂ ሌሎች የማገጃ ወረቀቶች ሳሴን ሂሮፉኩ በሚባሉ የክልል ማእከላዊ ከተሞች ውስጥ የተመሰረቱ ሲሆኑ ቹኒቺ በጃፓን ከሚገኙት ሶስት ትላልቅ ከተሞች አንዷ በሆነችው ናጎያ ውስጥ የተመሰረተ ሲሆን እስከ ካንቶ ክልል ድረስ የሚዘልቅ ሰፊ የሽያጭ ቦታ አለው። በተጨማሪም አጠቃላይ የሽያጭ ብዛት በጃፓን ከዮሚሪ ሺምቡን እና ከአሳሂ ሺምቡን በኋላ በሦስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከብሔራዊ ጋዜጦች ማይኒቺ ሺምቡን ፣ ኒሆን ኬይዛይ ሺምቡን እና ሳንኬይ ሺምቡን ይበልጣል ። አጠቃላይ እይታ ከጦርነቱ በፊት በ ውስጥ ሁለቱ ዋና ዋና የጋዜጣ ኩባንያዎች የነበሩት ሺን-አይቺ ሺምቡንሻ እና ናጎያ ሺምቡንሻ በ1942 በጦርነቱ ወቅት የጋዜጣ ኩባንያዎችን ለማጠናከር በተሰጠው ትእዛዝ ተዋህደዋል ። በዚህ ግንኙነት ምክንያት፣ የኦሺማ ቤተሰብ እና የኮያማ ቤተሰብ የሁለት-ባለቤት ስርዓት እስከ ዛሬ ድረስ ቀጥሏል። እ.ኤ.አ. በ 1954 ቹኒቺ ስፖርት ተጀመረ እና በ 1956 ቶኪዮ ቹኒቺ ሺምቡን (በአሁኑ ጊዜ ቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት ) ተጀመረ ። በ 1965 ርዕሱ ወደ " ቹኒቺ ሺምቡን " ተቀይሯል. እ.ኤ.አ. በ 1963 የቶኪዮ ሺምቡን ( በሚያኮ ሺምቡን ውህደት የተቋቋመው የጋዜጣ ኩባንያ እና ከሺን-አይቺ ሺምቡን ጋር የተቆራኘው ኮኩሚን ሺምቡን ) የሚያትመውን የቶኪዮ ሺምቡን አስተዳደር ተቀላቀለ እና በጥቅምት 1967 አርትዕ እና አሳተመ። ቶኪዮ ሺምቡን .ከቶኪዮ እ.ኤ.አ. በ 1993 ፣ በደካማ አስተዳደር ሲሰቃይ የነበረው ኒካን ፉኩይ ተገዛ እና ኒካን ኬሚን ፉኩይ ተባለ ። በ 1971 የኩባንያው ስም ከ ወደ ቹኒቺ ሺምቡንሻ ተቀይሯል , ይህም እስከ ዛሬ ድረስ ቀጥሏል. በነሐሴ 2011 ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ቹኒቺ ኮዶሞ ሳምንታዊ ጋዜጣ ተከፈተ። የቅጂዎቹ ብዛት በጠዋቱ እትም 1,927,216 እና በምሽት እትም 237,342 (ከጥር እስከ ሰኔ 2021) ነው ። የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከላይ እንደተጠቀሰው, የቀድሞውን ኩባንያ ያቋቋመው የኡኪቺ ኦሺማ ቤተሰብ የዘር ሐረግ, ሺን-አይቺ ሺምቡንሻ እና ናጎያ ሺምቡንሻን ይመራ የነበረው ማትሱቶሺ ተከታታይ የኩባንያ ባለቤቶችን ያፈራ ሲሆን ፕሬዚዳንቱ ከሁለቱ ቤተሰቦች ሊመረጥ ይችላል. ሆኖም አሁንም ጠቃሚ ጉዳዮች በኦሺማ ቤተሰብ እና በኮያማ ቤተሰብ እንደሚወሰኑ ይነገራል ። እ.ኤ.አ. በ 2007 ሂሮሂኮ ኦሺማ ፣ 8 ኛው ፕሬዝዳንት (የአሁኑ ከፍተኛ አማካሪ) 4.77% ፣ እና የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ኢሳሙ ኮያማ ( የ ወራሽ ፣ የቀድሞ የኩባንያው ባለቤት እና 4 ኛ ፕሬዝዳንት በ 2020 ሞተ) 4.33% አላቸው ። ዮራ ኢ (የቀድሞው የናጎያ ሺምቡን ፕሬዘዳንት፣ የማትሱሳቡሮ ዮራ የበኩር ልጅ)፣ ወደ ሳንኬይ ሺምቡን በጊዜያዊነት ከተዘዋወረ በኋላ ወደ ፕሬዚዳንትነት ቦታ የተመለሰው፣ በ1967 በድንገት ሞተ፣ እና , የቀድሞ , የፕሬዚዳንትነት ቦታውን ተረከበ ። በአንጃው እና በኮያማ አንጃ የታሱኪጋኬ የሰው ሃይል ጉዳይ ቀጥሏል ። ነገር ግን በ1973 በቹኒቺ ስታዲየም ክስተት ምክንያት የሰራተኞች ማሻሻያ በመሳሰሉት ምክንያቶች በዋና ፅህፈት ቤቱ የፕሬዚዳንት ለውጥ እና የቹኒቺ ድራጎኖች ባለቤትነት የግድ አልተገናኘም ፣ እና ቡንጎ ሺራይ ፣ 9 ኛው ፕሬዝዳንት። የክብር ሊቀመንበር) እ.ኤ.አ. በ 2003 ዋና መስሪያ ቤት ሊቀመንበር ከሆኑ በኋላ የቡድኑ ባለቤት እስከ 2020 ድረስ ቀጥለዋል። በተጨማሪም ታኮ ኮያማ (የሪዩዞ ኮያማ አሳዳጊ ወንድም) የቀድሞ አማካሪ የዋናው መሥሪያ ቤት ፕሬዚደንት የመሆን ልምድ ስለሌለው በቹኒቺ ስታዲየም ክስተት ምክንያት ከዋናው መሥሪያ ቤት ዳይሬክተርነት ሥልጣኑን ለቋል። የቡድኑ ባለቤት እና ፕሬዝዳንት የሙሉ ጊዜ ድራጎኖች መልክ አለ የኩባንያው ባንዲራ እና አርማ የአሁኑ ኩባንያ ባንዲራ የተሰራው በሴፕቴምበር 1962 ነው , እና የላይኛው ግማሽ ቀይ እና የታችኛው ግማሽ ጥቁር ሰማያዊ ነው. በላይኛው ግማሽ በግራ በኩል የቹኒቺ ሺምቡን የኩባንያ አርማ (በኋላ ላይ ተገልጿል) እና በታችኛው ግማሽ በስተቀኝ በኩል በነጭ "ቹኒቺ" ፊደል አለ. ቀይ ስሜትን የሚያቃጥል ፣ ጥቁር ሰማያዊ ወሰን ለሌለው ልማት እና መረጋጋት ፣ እና ነጭ ለፍትሃዊነት እና ገለልተኛነት ይቆማል። በቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት ለሚገለገሉት የ"ቹኒቺ" ክፍል በ" ቶኪዮ ሺምቡን " ተተክቷል ። ይህ ኩባንያ ባንዲራ በመጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋለው በ 1956 ፣ ቶኪዮ ቹኒቺ ሺምቡን (በአሁኑ ጊዜ ቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት ) ሲጀመር፣ እና በ1962 ለቶኪዮ ቅርንጫፍ ቢሮ (በአሁኑ ጊዜ የቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት) የተወሰነ የኩባንያ ባንዲራ ሆኖ አገልግሏል። በጠቅላላው ጥቅም ላይ የዋለ. እንደ ልዩነት, ጥቁር ሰማያዊ ክፍል "ቹኒቺ" ለ " ቶኪዮ ሺምቡን " በቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላል, " ሆኩሪኩ ቹኒቺ "በሆኩሪኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላል እና ለኒካን ኬንሚን ፉኩይ (ፉኩዪ ቅርንጫፍ ቢሮ) ያገለግላል . በቹኒቺ ስፖርት ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ እቃዎች በ "ቹኒቺ ስፖርት" አርማ ተተክተዋል ፣ እና በቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ ዕቃዎች በ "ቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት" አርማ ተተክተዋል። በነገራችን ላይ የቹኒቺ ሺምቡን ተባባሪ ድራጎኖች የተጠቀሙበት የቡድን ባንዲራይህንን አዘጋጅቶ ከኩባንያው አርማ ይልቅ የ"ድራጎን" አርማ በቁልፍ ተጠቀመ። ከዚያ በፊት የኩባንያው ባንዲራ ቀይ እና ነጭ ነበር የቹኒቺ ሺምቡን ኩባንያ አርማ በከፍተኛ መጠን ቀለም የተቀባ ሲሆን የኩባንያው አርማ የታችኛው ክፍል ቹቡ ኒፖን ሺምቡን በሚሉ ቃላት በነጭ ቀለም ተቀባ። የኩባንያው አርማ በማዕከሉ ውስጥ የ "መካከለኛ" ባህሪ አለው, በእያንዳንዱ ጫፍ ሁለት ወፍራም መስመሮች አሉት. የኩባንያው አርማ የኩባንያውን እድገት የሚያመለክት የክንፎች ምስል ነው. የኩባንያው አርማ ራሱ ከቀድሞው መሪ ቹቡ ኒፖን ሺምቡን (እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 1942 የተመሰረተ) ከነበረበት ጊዜ አንስቶ የነበረ ቢሆንም የኩባንያው አርማ ትክክለኛ ደረጃዎች የተቋቋሙት በ1962 ሲሆን አሁን ያለው የኩባንያው ባንዲራ ከተመሠረተበት ጊዜ አንስቶ መስከረም ነው። . የኩባንያው አርማ በየካቲት 1 ቀን 1999 ጠዋት እትም በ ቡድን ውስጥ መታየት ጀመረ። እንዲሁም፣ ይህ የኩባንያ አርማ በአንድ ወቅት በድራጎኖች ዩኒፎርም እጅጌ ላይ እንደ ጠጋኝ ተደርጎ ነበር። ዶአላ የኮዋላ ሞቲፍ ያለው የፕሮፌሽናል ቤዝቦል ቡድን ቹኒቺ ድራጎኖች መኳንንት ነው ። የማልያው ቁጥር 1994 ነው። ከ 1994 ጀምሮ በብዙ የድራጎኖች ጨዋታዎች ውስጥ እንደ ማስኮት ታይቷል ። በናጎያ ከተማ እና በኮላስ መካከል ያለው ግንኙነት ጥልቅ ነው፣ እና እ.ኤ.አ. በ 1984 (ሸዋ 59) የመጀመሪያው ኮዋላ ወደ ጃፓን መጣ (ናጎያ ከተማ እና ሲድኒ የእህት የከተማ ግንኙነት አላቸው ) ታዋቂ ሰው ነው። በድራጎኖች እና በኮላዎች መካከል ያለው ግንኙነት የተጀመረው እ.ኤ.አ. በ 1987 ኮላዎች በዊንዶላር ፓቼ ላይ ሲታዩ እና ኮዋላ ለቤት ውስጥ አሻንጉሊቶች (በመጀመሪያ ይህ አሻንጉሊት ዶዋላ ተብሎ ይጠራ ነበር) ። አሁን ያለው ማስኮት ዶዋላ በ 1994 ለታዋቂነቱ ምላሽ ታየ። መልክ, ባህሪያት, ወዘተ. ለድራጎኖች ማስኮት ተግባር ኃላፊ። ጾታ ወንድ ነው። ዕድሜው " አልኮል እሺ (ለሥልጣን የመወዳደር መብት እንዳለው አይታወቅም አይታወቅም)", ቁመቱ "የእስያ አናት" ሴሜ ነው, ክብደቱ "ከእጅግ በላይ መገኘት" ኪ . እሱ የኮኣላ ጭንቅላት ፣ የቀጭን የሰው አካል ፣ እና ትልቅ፣ ሰማያዊ፣ ክብ ጅራት ቤዝቦል የሚመስል አለው። የሰውነት ቀለም ከቡድኑ ቀለም ጋር አንድ አይነት ሰማያዊ ነው. ጆሮዎች በጣም ትልቅ እና ረዥም ነጭ ፀጉር አላቸው. እሱ ወፍራም የተንቆጠቆጡ ቅንድቦች ፣ ክብ ዓይኖች ፣ ትልቅ ፣ ጥቁር አፍንጫ እና ሁል ጊዜ ያለ ፈገግታ ፈገግታ ያለው አፍ አለው። የፊት ክፍል ቀለም ብቻ ፈዛዛ ብርቱካንማ ነው። የለበሰው ዩኒፎርም ከቹኒቺ ተጫዋቾች ጋር ተመሳሳይ ንድፍ ያለው ሲሆን የደንብ ቁጥሩ 1994 ነው፣ እሱም ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመረበት አመት ነው። በጎብኚ ግጥሚያ ወቅት፣ ከተጫዋቾቹ ጋር አንድ አይነት ሰማያዊ የጎብኝ ዩኒፎርም ጥቅም ላይ ይውላል። ጫማዎቹ ትልቅ፣ ጥቅጥቅ ያሉ እና ሞላላ ሲሆኑ ቀለሙ ከሰውነት ቀለም ጋር ተመሳሳይነት ያለው የድራጎን ሰማያዊ ነው። በጎን በኩል ነጭ ካታካና "ዶ" ያለው አርማ ታትሟል። አንዳንድ ጊዜ በአንድ ክስተት ላይ ልብስ ይለብሳል , ወዘተ , ነገር ግን በዚህ ሁኔታ ሱሪው ጅራቱን ለማሳየት ሱሪው ይገለበጣል. ምክንያቱም ጅራታችሁን ብታስቀምጡ ትሞታላችሁ. ይህ ልብስ የ "እንግዳ ተቀባይ ቀጭን" ነው ። እንደ ራሱ አባባል፣ እሱ “አስፈሪ እና የተገለለ፣ ታሲተር፣ ግን ጥሩ ሰው” ነው፣ ግን እንደ እውነቱ ከሆነ፣ እብሪተኛ ስራዎችን ይሰራል፣ እና አካባቢው ምንም ይሁን ምን መገኘቱን ሙሉ በሙሉ የሚስቡ ድርጊቶችን ይደግማል። አልፎ አልፎ, በተቃራኒው, እንደ "ተረጋጉ እና ትንሽ እንኳን አትንቀሳቀሱ" የሚለውን ባህሪ ሊያሳይ ይችላል. አመታዊ ገቢ በአይነት ዳቦ ነው። ዋናው ምግብ 5 ቁርጥራጭ ዳቦ ነው. የእኔ ተወዳጅ ሻምፑ ነው . ጥቅም ላይ የዋለው ማሞቂያ የነዳጅ ማራገቢያ ማሞቂያ ነው. ኮሜዲ ይወዳል እና ብዙ ጊዜ አስቂኝ ትዕይንቶችን ይመለከታል። ከዚህ በተጨማሪ " የዶሮ ክንፍ " እና " በቆሎ " በጣም የምወዳቸው ናቸው, ነገር ግን " ሚሶ ኩትሌት " እና " " ላይ ጥሩ አይደለሁም . በጣም የምወደው ጨዋታ የሱፐር ፋሚኮም " " ነው። የወደፊት ህልሜ "ሁልጊዜ መተኛት" ነው. መጀመሪያ ላይ ክብ, ቀይ ፊት እና ትናንሽ ዓይኖች ነበሩት. ከዚያ በኋላ በ1997፣ 1999 እና 2003 ፊቱን ሶስት ጊዜ ቀይሮ በ2003 የወቅቱ ፊት ሆነ። እንዲሁም ቀደምት ዩኒፎርሞች እና ማስታወቂያዎች ነበሯቸው (በተጨማሪም በ 1994 "ከልደት እስከ አሁን" የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)። እ.ኤ.አ. በጥር 2008 እትም " ! ", የ "በጣም ነፃ" አሸንፏል. ሽልማቱን ለማሸነፍ ምክንያት የሆነው "በሁሉም ዕድሜ ላይ ባሉ ወንዶች እና ሴቶች የሚወደድ ነፃ አፈፃፀም" ነው. እ.ኤ.አ. በ 2008 ፣ በናጎያ ማዘጋጃ ቤት ሜይጆ መስመር ላይ በሚሰራው የድራጎን ባቡር ውስጥ ማስታወቂያ ላይ ዶአላ እራሷ “ሞሪኖን እንደ ተቀናቃኝ እንደምትገነዘበው ግልፅ ሆነ ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 17 ቀን 2011 ከግዙፎቹ ጋር በተደረገው ግጥሚያ እንደ “ ኢደን ኢኮ ናይትየር ” በተካሄደው ግጥሚያ መሠረት “ ኢኮ ዶአራ” ሆኖ ታየ። የተመዘገበው ስም ሲሆን የማልያው ቁጥር 2011 ነው። ቁመናው እንደተለመደው ነው ነገር ግን ተፈጥሮን ከግምት ውስጥ በማስገባት ጆሮውን የሚሸፍን አረንጓዴ የጭንቅላት መጎናጸፊያ ጫማ፣ ፓቼ፣ ጓንት በቅጠል ያጌጠ እና በጅራቱ ላይ እንደ ቅጠል ያጌጠ ነው። ነገር ግን, የጭንቅላቱ መሸፈኛ ላይ ያለው ዚፕ አልተዘጋም, እና ከጭንቅላቱ ጀርባ ላይ ያለው ሰማያዊ ቀለም ይታይ ነበር. "" ስሙን ከ 2016 ወደ "" ከተለወጠ በኋላ እንደገና ይነሳል . ከዚያን ጊዜ ጀምሮ, በየዓመቱ ተካሂዷል, እና ሁልጊዜ በጨዋታው ውስጥ እንደ "ኢኮ ዶአራ" ይታያል. ልውውጥ ግንኙነት ሻኦሮን ብቅ ሲል፣ ታናሽ ወንድም እንዳለው እንደ ታላቅ ወንድም ሲቆጠርለት ለጥቂት ጊዜ ቀዝቀዝ ይል ነበር። እሱ በቹኒቺ ተጫዋቾች ብቻ ሳይሆን በሌሎች የቡድን ተጫዋቾች እና ሌሎች የቡድን ተጫዋቾችም ይወደዳል። በተለይም ከማሳሂኮ ሞሪኖ ጋር በጥሩ ሁኔታ በመገናኘቱ ታዋቂ ነው , እና ብዙ ምስሎች ፈገግታ እና አግዳሚ ወንበር ፊት ለፊት እርስ በርስ ሲጫወቱ ተጭነዋል. በቡድኑ ኦፊሴላዊ ብሎግ ላይ እንኳን፣ ብዙ ጊዜ ፈገግ የሚያደርጉ ባለ ሁለት ጥይት ፎቶዎች አሉ። በቹኒቺ ስፖርት ላይ በወጣው መደበኛ ባልሆነው የ‹ዶአራ ትዊት› አምድ ላይ “ይወደኛል” ስትል ከሞሪኖ ጋር ያላትን ቅርርብ ይግባኝ ብላለች። በ ቃለ መጠይቅ በራሱ እና በሞሪኖ መካከል ያለውን ግንኙነት እንደ “ምርጥ ጓደኛ” ገልጿል። “የድራጎን ዓለም” ከተባለው የሬዲዮ ፕሮግራም ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ፣ ሞሪኖ ስለ ዶአራ አስተያየት ሰጥቷል፣ “አይናገርም. በ መካከል ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት አለው። እስከ ዛሬ ድረስ ምስጢር ነው። በተጨማሪም ሺገካዙ ሞሪ "ለምን አትናገርም ? " ብሎ ቢጠይቅም ምንም አይናገርም ። ቀደም ሲል ከቀድሞው የድራጎን ተጫዋች ሚትሱኖቡ ታካሃሺ ጋር ጥሩ ግንኙነት ነበረው እና በቡድኑ ኦፊሴላዊ ጦማር ላይ ዶአላ ወደ ሁለተኛው ሰራዊት ዝቅ ሲል ስለ ታካሃሺ ምንም የማያውቀው ቤንች ሲፈልግ ፎቶግራፍ ተለጠፈ። በተጨማሪም, እሱ ብዙውን ጊዜ ከሌሎች የቡድን ተጫዋቾች ጋር ፎቶግራፍ ይነሳል. የእሱ ተወዳጅ ኮሜዲያን ጁንጂ ታካዳ ነው ፣ እና የቤዝቦል ማስኮት ተቀናቃኙ ቺባ ሎተ ማሪንስ ' ነው (እንደ ራሱ)። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2008 ለመጀመሪያ ጊዜ በሲዲው ላይ በነበረበት ወቅት፣ ተቀናቃኙ ጄሎ እንደሆነ ተናግሯል ፣ እና የእሱ ተወዳጅ ዘፋኝ ዩታካ ሚዙታኒ ነው። ሚዙታኒ የተደነቀበት ምክንያት “አሪፍ” ስለሆነ ይመስላል። በትውልድ መንደሬ ውስጥ አንድ ታዋቂ ወርቃማ ዶአራ አለ። እሱ ከዶአራ ጋር ይመሳሰላል ፣ ግን ወፍራም የቅንድብ እና ረጅም የጆሮ ፀጉር አለው። በተጨማሪም ዓይኖቹ ቀይ ያበራሉ, እና ዩኒፎርም እና ኮፍያ በወርቅ አንጸባራቂ ያጌጡ ናቸው, ይህም የበለጠ ጠቆር ያለ ባህሪ ያደርገዋል. አንድ ወጥ ቁጥር የለም ፣ ነገር ግን " ውበት" ( የጥቁር ሆሲ ፓሮዲ ) በጀርባው ላይ ተጽፏል ። ከሴፕቴምበር 15 ቀን 2003 እስከ ሴፕቴምበር 17 ቀን 2003 ዶአራን ከጋይንት ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ብቻ ሲያሰለጥን ታየ እና መልኩም የጋይንት ተጫዋቾችን አስደንግጧል። ካሰለጠነ በኋላ ወደ ትውልድ ቀዬው ተመለሰ፣ነገር ግን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ብቅ አላለም፣ምናልባት ዶአራ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነች። ከማስኮት ጋር የተያያዘ ከቶኪዮ ያክልት ስዋሎውስ ቱባኩሮ ጋር ተመሳስሏል ። በ " ሳምንታዊ ቤዝቦል " መጽሔት ላይ የጽሑፍ ውይይት ከማድረግ በተጨማሪ የሱባኩሮ መጽሐፍ "የዶአላ ክፍል - ካኩቴይሺንኮኩ አስቸጋሪ" መጋቢት 2 ቀን 2009 ተለቀቀ . አንድ ላይ ሆነን, ለመጽሐፉ " (ኒካኬሺታ") የመታሰቢያ ዝግጅት አዘጋጅተናል. ሁለቱም ነኝኢንስቲትዩትፒኤችፒ ! ኤፕሪል 7፣ 2019 የ " " በጂንጉ ስታዲየም ተካሄዷል ። እንዲሁም ከ2015 የውድድር ዘመን ጀምሮ በዶአራ እና ቱባኩሮ የእራት ትርኢት ተካሄዷል እና ከ2017 ሃሪ ሃውክ የፉኩኦካ ሶፍትባንክ ሃክስ እና ማ - ኩን የቺባ ሎተ ባህር ሃይሎች ተሳትፈዋል ። እ.ኤ.አ. በ 2021 እና 2022 የቱባኩሮ ውል እድሳት ላይ ዶአላ እንደ “ወኪል” ድርድሩን ተካፍሏል። እሱ ከሀንሺን ነብሮች ከትራክኪ ጋር በጣም ጥሩ ጓደኞች ነው ፣ እና ብዙውን ጊዜ ከማስኮቶች ጋር በሚገናኝበት ጊዜ በአፈፃፀም ውስጥ ይወዳደራል። ከሂሮሺማ ቶዮ ካርፕ ማስኮት ስሊሊ ጋር ለጓደኝነት ወይም ለጓደኝነት ማረጋገጫ ፣ ዩኒፎርሙን አውልቆ ራቁቱን ገላውን ለዶአራ ያሳያል ፣ በጥሬው "እራቁት የፍቅር ጓደኝነት". ጥሩ ተቀናቃኝ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2009 አዲስ ዓመት ፣ ዶአላ ለዮሚዩሪ ቡድን የስፖርት ዘገባ እንደ ጦርነት ማወጃ ሊወሰድ የሚችል ዓረፍተ ነገር ጋር የአዲስ ዓመት ካርድ ልኳል ፣ “ጃቪትም በትክክል ይወስናል እና እርስዎም ሊሸነፉ አይችሉም ። ይሁን እንጂ በጥያቄ ውስጥ ያለው ሰው በጣም የተረጋጋ ነው, እና በ ልውውጥ ወቅት, ብዙ ጊዜ ጃቪት ዶአራን የሚገሥጽባቸው ትዕይንቶች አሉ, እሱም የሚያቋርጥ እና የጃቪትስ ዳንስ ጣልቃ ይገባል. ከሆሲ ቤተሰብ የዮኮሃማ ቤይስታርስ ቤተሰብ ጋር ፣በማስኮ ልውውጦች ወቅት ቦታውን በተለያዩ ታሪኮች ማዝናናት የተለመደ ነው። እንዲሁም ከሆካይዶ ኒፖን-ሃም ተዋጊዎች ' ጋር በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል እና ከማስኮት ጋር ሲገናኝ የኋላ ገለባ ያሳያል። ሃሪ ሃውክ ጋር በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል ፣ እና በ 2011 የጃፓን ተከታታይ ሃሪ ብዙውን ጊዜ ዶአራን እንደ ልዕልት ሲይዝ ታይቷል ። ውድድሩ የተለየ ቢሆንም፣ ከግራምፐስ ኩን ጋር የሚደረግ ልውውጥ ፣ የጄ ሊግ ናጎያ ግራምፐስ ማስኮት፣ ናጎያ እንደ ፍራንቻይዝ ያለው፣ ከ 2006 ጀምሮ ተካሂዷል ። የግራምፑስ ቤተሰብ የድራጎን ጨዋታን ይጎበኛል፣ እና ዶአራዎች የግራምፑስን ጨዋታ ይጎበኛሉ። እንደ ዶዋላ፣ ግራምፐስ “ማስተር” ተብሎም ይጠራል። ከልደት እስከ ዛሬ ድረስ በ1994 ዓ.ም በማስታወቂያ ኤጀንሲ " ኦሂሮ " ጊዜ የድራጎኖች ኃላፊ የነበረው ወንድ ተቀጣሪ ታቱሱ ያማዳ ለቡድኑ "በመሬት ላይ በአስቂኝ ሁኔታ የሚጫወት ማስኮት ያስፈልጋል" ሲል ሰብኳል። ቡድኑ መጀመሪያ ላይ የንድፍ እና የጥገና ወጪዎችን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነም, ነገር ግን በተወሰኑ ሁኔታዎች ጸድቋል, ለምሳሌ የደንብ ልብስ ስፖንሰር . በዚህም ምክንያት "ዶአላ" ተወለደ . ዶዋላ የሚለው ስም ለረጅም ጊዜ እንደ የቤት ውስጥ አሻንጉሊት (የተሞላ ኮዋላ ድብ) ሆኖ ቆይቷል። የደንብ ቁጥሩ ከናጎያ በኋላ "758" ነበር ነገር ግን በጀርባው ላይ የስፖንሰር አርማ ስለነበረው በደረት ላይ ብቻ ተያይዟል. የልደት ቅንብሮች እየተቀየሩ ነው። በጥቅምት 13 ቀን 2006 በ "ቹኒቺ ስፖርት" ውስጥ በዶራ በራሱ አባባል " በናጎያ ስታዲየም የተወሰደ " የሚል ዓረፍተ ነገር ነበር . ነገር ግን በ‹‹ዶአራ ​​ምስጢር›› ዞሮ ዞሮ ‹‹ቆላዎችን መጣል ጨዋነት የጎደለው ነው›› በማለት ክዶታል። በዚህ ምክንያት የዶአራ ሥራ በመጽሐፉ ኮሎፖን ውስጥ “እውነታው ግን በአንድ ወቅት በናጎያ ስታዲየም ውስጥ ተጥሎ መናኛ ሆነ” ሲል ተናግሯል ። በ1997 ዓ.ም ወደ ናጎያ ዶም ከተዘዋወረው እና ከአዲሱ ማስኮት "ሻኦሮን" ገጽታ ጋር በመተባበር መታደስ. መልክ እና ፊት ተለውጧል. ዩኒፎርሙ ከቀድሞው የስፖንሰር አርማ ይልቅ "000" የሚል ወጥ ቁጥር አለው። እንዲሁም በ 1999 እና 2003 ፊቱ ተለውጧል, እና በ 2003 የአሁኑ ፊት እና ጫማ ሆኗል. በ2004 ዓ.ም ከድራጎኖች አዲስ ዩኒፎርም ጋር በተመሳሳይ ጊዜ, የደንብ ቁጥሩ ተቀይሯል. በሚታየው አመት "1994" ሆነ. 2005 ዓ.ም ከፕሮፌሽናል ቤዝቦል ልውውጡ ጨዋታ ጅምር ጋር ፣ የፓስፊክ ሊግ አባል ከሆነው ቡድን ጋር የተደረገውን ጉዞ አብሮ አብሮ ነበር ። ከ 12 የቡድን ማስኮቶች ውስጥ ሁሉንም ስታዲየሞችን የልውውጥ ጨዋታ የጎበኙ እሱ ብቻ ነው። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 16 ከግዙፎቹ ጋር በተደረገው ጨዋታ 50% የሚሆነው የናጎያ ዶም መብራት በመብረቅ በመጥፋቱ እስከ እድሳት ድረስ ለ30 ደቂቃ ያህል የኋሊት ጥቅልሎችን እና ሌሎች ትርኢቶችን ማድረጉን ቀጠለ ። በ2006 ዓ.ም በግንቦት ወር የወዳጅነት ግጥሚያው ከመከፈቱ ጋር ተያይዞ ለጎብኚዎች አዲስ የደንብ ልብስ። ከጁላይ 25 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በዩካታ ቀን በዩካታ ውስጥ ታየ ። እንዲሁም "የኦካቢኪ ዘይቤ" ተብሎ በሚጠራው ውስጥ ወደ ኋላ ይመለሳል. እ.ኤ.አ. ነሐሴ 25 ፣ የመጀመሪያው የዶአላ ቀን ተካሂዷል ( በዮኮሃማ ላይ )። "ዛሬ እኔ የመሪነት ሚና እኔ ነኝ" በሚል መታጠፊያ የታየውን ዶአላን ማዕከል ያደረገ ዝግጅት ይካሄዳል። በፉልካስት ስታዲየም ሚያጊ ወደ ካሜን ሪደር ሾው ዘሎ ሾከርን አሸንፏል ። "ይህ ጠንካራ እንደሆንኩ እንኳ አላውቅም ነበር" (ራሱ). በቶካይ ቲቪ የምሽት ጨዋታ የ3-ሰዓት ልዩ ስርጭት ላይ እራስዎን እንደ ዲኤምቪፒ ( ኤምቪፒ በዶአላ ውሳኔ) ይምረጡ ። ኦክቶበር 10 ፣ በጠላት ቶኪዮ ዶም በኦቺያ ሊግ ድል ተሳትፏል ። እንዲሁም፣ ማስኮት እያለ፣ ፖንቾን ለብሶ በቢራ ማፍሰስ ላይ ተሳትፏል። ከኦክቶበር 24 ጀምሮ ለሶስት ቀናት የጃፓን ተከታታይ ( ከሆካይዶ ኒፖን-ሃም ተዋጊዎች ጋር ) ለሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች በሳፖሮ ዶም ውስጥ አብሮ ነበር , ነገር ግን በጃፓን ውስጥ ምርጥ አልነበረም. ከቤንች ጀርባ በጭንቀት ተውጣ፣ ባላጋራዋ፣ ተዋጊዎቹ አይዟችሁ ተዋጊ ሴት ልጅ ትፅናናለች ። ከዲሴምበር 14 ጀምሮ ለ 7 ቀናት እና 5 ምሽቶች ወደ ላስ ቬጋስ በተደረገው የአሸናፊነት ጉዞ አልተሳተፍኩም ። በ2007 ዓ.ም ግንቦት 26 ቀን ዶአራ የሳይታማ ሲቡ አንበሶች ቤት በሆነው በሴይቡ ዶም (በጎ ፈቃድ ዶም ) ከወዳጅነት ግጥሚያ በፊት በተካሄደ ዝግጅት ላይ እንግዳ ሆና ታየች፣ነገር ግን ቆማ ሳትንቀሳቀስ ።ተቀርጿል።በቪዲዮ ለዚህ ምላሽ, ዶአራ እራሷ "በመድረኩ ላይ በሚታዩበት ጊዜ ተሳስተዋል? አደገኛ ሊሆን ይችላል ብዬ አስቤ ነበር, ስለዚህ ግድግዳ መስሎኝ ነበር . " እ.ኤ.አ. ነሐሴ 19 ፣ 2ኛው የዶአላ ቀን ተካሄደ። በዶአራ እራሷ በተፃፈው እና በተመራችው የጀግና ትርኢት ላይ ፣ ማስኮት አይደለችም እንድትል የሚያደርግ ድንቅ የሰይፍ ውጊያ አሳይታለች ። እ.ኤ.አ. ህዳር 1 ቀን ጃፓንን በ53 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ባሸነፈው የቢራ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ባለፈው ዓመት እንዳደረግኩት ፖንቾን ለብሼ ነበር። በመንገድ ላይ ተጫዋቾቹ እና ኃላፊዎቹ ታንቀው ቢራ ሲፈሱ እንደነበር በቴሌቭዥን ተላለፈ። በአንዳንድ የቴሌቭዥን ጣቢያዎች ለቀረበ ልዩ ፕሮግራም ከጋዜጠኛ አስተያየት እንዲሰጡኝም ጠይቄያለሁ። የእስያ ተከታታይ ጨዋታዎችን ካሸነፈ በኋላ የ "ቹኒቺ ስፖርት" ቦታ ተጠቅሞ የእስያ ንጉስ ዶአራ ዘውድ መደረጉን አወጀ። እ.ኤ.አ. ህዳር 12 የተለቀቀውን የ" " ሽፋን አስጌጥ ። በተጨማሪም የ ገፀ ባህሪ "ጆቡብ" የድራጎኖቹን ዩኒፎርም ለብሷል, እና በላዩ ላይ የድራጎኖች አርማ "ሲዲ" የተጻፈበት ደጋፊ ጋር ሲጨፍር የሚያሳይ ምሳሌ አለ. በያሁ! በቡድን ተወዳጅነት ደረጃ አንደኛ ቦታ አሸንፏል ። በማስታወቂያው ላይ የምትታየው አፒታ ኡኒ ልዩ የዶአራ ኩባያዎችን (3 ዓይነት) አዘጋጅታ በታህሳስ ወር ውስጥ በአይቺ ፣ ጊፉ ፣ ሚኢ ፣ ናጋኖ እና ናራ ውስጥ ባሉ መደብሮች ውስጥ ለገዢዎች ሰጠቻቸው ። በነገራችን ላይ እንደ "ኪንግ ዶአራ" እና "ጌታ ዶአራ" የመሳሰሉ ንድፎች አሉ. 2008 ዓ.ም በአፒታ ኡኒ አዲስ አመት ሽያጭ የተሸጠው የ"ዶራ ዕድለኛ ቦርሳ " የኦኪናዋ ካምፕ ማበረታቻ ጉብኝት ከዶአራ ጋር " እና" ቶዮታ ፖርትድ ዶአላ እትም (የሎተሪ ሽያጭ)" ያካትታል ። ከ2,000 በላይ ሰዎች ለ66 ሰዎች አቅም ከዶአላ ጋር ለኦኪናዋ ካምፕ ማበረታቻ ጉብኝት አመለከቱ (ከ" !! ቲቪ" በየካቲት 29 ቀን 2008 የተላለፈ)። በጃንዋሪ 2 በናጎያ የቤቶች ማእከል ኒሺን ኡሜሞሪ ቦታ ( ኒሺን ከተማ ፣ አይቺ ግዛት ) የንግግር ትርኢት ተካሄዷል ። ይህ ንድፍ በማግስቱ በታተመው ቹኒቺ ስፖርት የፊት ገፅ ላይ የታየ ​​ሲሆን የጽሁፉ ርዕስ ደግሞ "ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ የንግግር ትርኢት" የሚል ነበር። በፌብሩዋሪ 22 "የዶአራ ምስጢር - በግጭቱ ላይ አትሸነፍ " ታትሟል. በመጋቢት ወር የዶአራ (በግራ በኩል) በናጎያ ዶም የውጪ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ታየ። በተመሳሳይ የሻኦሮን እና ፓኦሮን (የብርሃን ጎን) ምሳሌም ታየ። በዚህ ወቅት ጀምሮ, " ወደ ተወው " ጀመረ, ይህም ውስጥ አንድ ቦታ ላይ ከቆመበት መስክ ውስጥ እንደ አጭር ፕሮግራም ይፋዊ ጨዋታ ኢኒንግስ መካከል ይታያል . ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዶዋላ ከተማ ተወዳጅነት በማግኘቱ ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች ከከፈቱ በኋላ የተመልካቾችን ጎርፍ በመፍራት መርሃ ግብሩ እንዲቋረጥ መደረጉን ቢገለጽም የገፅታውን ቦታ በአስተማማኝ ቦታ በመወሰን ይቀጥላል ተብሏል። እንደ መሬቱ ተወስኗል. በሜይ 26 , "ኦፊሴላዊ የዶአራ ፎቶ ቡክ ዶአራ ቺክ" ታትሟል. በጁላይ 23 የሲዲ ሚኒ አልበም "የዶአላ ጭብጥ" እና የዲቪዲ ሶፍትዌር "ስለ ዶአራ ሁሉ" ተለቀቀ . በነሐሴ 31 ፣ 3ኛው የዶአላ ቀን ይካሄዳል። በልዩ መድረክ ባለፈው አመት ካሸነፈው ክፉ አለቃ ጋር የድጋሚ ግጥሚያ ተካሂዷል። በሴፕቴምበር 12 , የዲቪዲ ሶፍትዌር "የዶራ በዓል " ተለቀቀ. በጥቅምት 27 ቀን 2009 የዶአላ ካላንደር ከዓመታዊ የቡድን አቆጣጠር ተለይቶ ተለቀቀ ። በኖቬምበር 1 ፣ የተግባር ምስል " " ይለቀቃል። "ጎብኚ " በታህሳስ ወርም ተለቋል። በኖቬምበር 11 ላይ "የዶራ ኪዩሹ የጉዞ ማስታወሻ ደብተር" ታትሟል, እሱም በ "" ድህረ ገጽ ላይ የቀረበው ልዩ ይዘት ያለው መጽሐፍ ነው. ማርች 2 ላይ "የዶአራ ክፍል - አስቸጋሪ ነው " ታትሟል። ኤፕሪል 2 ኛ , የ ጨዋታ ሶፍትዌር "" ተለቀቀ. ሰኔ 29 ቀን ከጄአር ቶካይ "ሺንካንሴን ወደ ኪዩሹ ከሄዱ" ዘመቻ ጋር፣ ያለፈቃድ የኪዩሹ በጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ ተሾመ ። በጁላይ 28 በኮሪያ ቱሪዝም ድርጅት "በኮሪያ የቱሪዝም የክብር አምባሳደር" ሆኖ ተሾመ . እ.ኤ.አ ሀምሌ 29 በቻይና - ጃፓን የወዳጅነት ቡድን መካከል የሚደረገው ጨዋታ የመክፈቻ ስነ ስርዓት በሴኡል ፣ ደቡብ ኮሪያ በሚገኘው ጃምሲል ቤዝቦል ስታዲየም ይካሄዳል ። በኖቬምበር 5 , በ ላይ መጦመር ጀመረ . ሆኖም በህዳር ወር የህዝብ ግንኙነት ኢሺጉሮ ሃላፊ ነበር ምክንያቱም ዶአራ በዲጂታል ጥሩ ስላልነበረ እና ዶአራ እራሱ ከታህሳስ 1 ቀን ጀምሮ በሚቀጥለው ወር በይፋ ተመራ ። ከላይ እንደተገለፀው ከመክፈቻው ጊዜ ጀምሮ የኋላ ግልበጣዎች የስኬት መጠን ዝቅተኛ በመሆኑ የ 2 ኛ ጦር ጊዜያዊ ጠብታ አጋጥሞታል። በዚህ አመት አጋማሽ ላይ በሂፕ በሽታ እየተሰቃየ ነበር , እና ከወቅቱ ውጪ በተጎዳው አካባቢ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ወሰነ . በዚህ ምክንያት፣ በታኅሣሥ 3 በተካሄደው የ2011 የማዕከላዊ ሊግ የድል መታሰቢያ ሰልፍ ላይ የቹኒቺ ድራጎኖች ተሳትፎ እንደሚቀር ተዘግቧል ። " እንደታቀደው ይሳተፋል" እና በሰልፉ ላይ ያለመሳተፍ ሪፖርቶችን ውድቅ አድርጓል ። በሰልፉ ላይ እንደተለመደው የተሳተፈ ቢሆንም በተሳተፈበት ወቅት ግን ቀዶ ጥገናው እስካሁን አልተሰራም እና ከመጨረሻው በኋላ እንደሚደረግ ተነግሯል። 2012 ዓ.ም ከዩኒፎርም ለውጥ ጋር፣ ዶአላ ልብስ ቀይራለች። ኮፍያዋ፣ ሸሚዝዋ እና ሾጣጣዎቹ ጥቁር ሰማያዊ ቢሆኑም የዶአራ የሰውነት ቀለም የድራጎን ሰማያዊ ሆኖ ይቀራል። እንደባለፈው አመት ሁሉ ከመክፈቻው በኋላ የኋለኛው ግልባጭ አንዱ ለሌላው ከተሳካ በኋላ ቡድኑን ከኃይል ውጪ እንደሆነ ለማሳወቅ እያሰብን ነው። ይልቁንስ የስኩዌር ኢኒክስ አሳሽ ጨዋታ "" ይፋዊ ገጸ ባህሪ የሆነውን ን እንደ አዲስ ማስክ ለማግኘት እያሰበ መሆኑን ገልጿል ( ን ከግምት ውስጥ የገባበት ምክንያት በመጀመሪያዎቹ አምስት ወራት ውስጥ የትዊተር ተከታዮች ቁጥር ነው. ከ 20,000 በላይ ሆኗል ) . ሆኖም የዶራ የረጅም አመታት ስኬትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የቹኒቺ ድራጎኖች እና የካሬ ኢኒክስ ሜዳዎችን በመጠቀም የሶስት ጨዋታ ግጥሚያ ለማድረግ እና በሁለቱም ኩባንያዎች ፍርድ መሰረት አሸናፊውን እንደ አዲስ ማስኮት እንሾማለን። በተጨማሪም የዶዋላ የስልጣን ጊዜ እስከ ሴፕቴምበር 2012 ድረስ የሚቆይ ሲሆን ውጤቱ የሚገለጽበት ጊዜ እንደሆነ እና ከተሸነፈች ወዲያውኑ እንደምትተካ ግልፅ ነው ። ውጤቶቹ በሴፕቴምበር 9 ላይ ይፋ የተደረገ ሲሆን በሶስት ጨዋታ ምክንያት ዶአራ 2 አሸንፎ በ1 ሽንፈት አሸንፏል እና ዶአራ የቹኒቺ መሪ ሆኖ ማገልገሉን ቀጠለ ። እ.ኤ.አ. ኦገስት 19 , ዶአላ በስልጠና ወቅት የግራ መሀል ጣቷን ሰበረች እና የተሳካ ቀዶ ጥገና አድርጋለች ፣ ግን በዶክተር ለአምስት ሳምንታት ወደኋላ ከመመለስ ታግዶ ነበር። በዚህ ምክንያት በኦገስት 21 ከሄሮሺማ ጋር በነበረው ግጥሚያ በስታዲየሙ ዙሪያ ትርኢት በሶስት ሳይክል ላይ አሳይቷል ። በታኅሣሥ 18 , እሱ ማስኮት ሆነ እና አዲስ ውል ለመጀመሪያ ጊዜ ተደራደረ. በ750 ግራም ዳቦ ኮንትራቱን አድሻለሁ ፣ ይህም ከተጫዋቾች 25% ያነሰ ነው ። ዋና ስራ አስኪያጁ ሂሮሚትሱ ኦቺያ የህይወት ዘመን ኮንትራት እንደጠየቀ ተገለጸ (አካላዊ ጥንካሬው እስከቀጠለ ድረስ) . ሴፕቴምበር 7 , እሱ ባለፈው ዓመት ውስጥ በግራ መሃል ጣት ስብራት እና በዚህ ዓመት በቀኝ ቁርጭምጭሚት ጅማት ላይ ጉዳት ምክንያት በበጋ ውስጥ ማድረግ አልቻለም, ስለዚህ እሱ ያለውን "" ተቀላቅለዋል . ይህ ለፕሮፌሽናል ቤዝቦል ማስኮት የመጀመሪያ ጊዜ ነው፣ እና በጨዋታው ወቅት በጀርባ ገለባ ከተጎዳ እስከ አንድ አመት ዓመታዊ ደመወዝ (= የአንድ አመት ዳቦ) ዋስትና የሚሰጥ ውል ነው። [ሃያ ሁለት] በነሀሴ ወር ሜኒስከሱን ተጎዳ ። በውጤቱም፣ በውድድር ዘመኑ የመጨረሻ አጋማሽ ላይ፣ በመጠምዘዝ የኋሊት መገልበጥ አልቻልኩም። የኮንትራት ድርድሮች በታህሳስ 21 ተካሂደዋል እና ኮንትራቱ በ 750 ግራም ታደሰ ፣ የ 50 ግራም ዳቦ ጭማሪ (በተጨማሪ በ 2013 ኮንትራቱ ውስጥ ደመወዙ ከ 1 ኪሎ ግራም ወደ 750 ግራም በ 25% ቀንሷል) በ2014 ውሉ በ700 ግራም አመታዊ ደሞዝ በይፋ ተወያይቶ እንደታደሰ ተገምቷል። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ስለወደፊቱ ጉጉቱ ተጠይቆ የሚቀጥለው የስራ ዘመን የቡድኑ የተመሰረተበት 80ኛ አመት ስለሆነ "ሳሙራይ ይሆናል" የሚል አስተያየት ሰጥቷል . በጃንዋሪ 25፣ በተመሳሳይ አመት ማርች 5 (በናጎያ ዶም) ከታይዋን ብሄራዊ ቡድን ጋር ለአንድ ቀን ብቻ የሚቆይ የማሞቂያ ግጥሚያ ከያክልት ማስኮት ቱባኩሮ ጋር ወደ ሳሞራ ጃፓን እንደሚቀላቀል ተገለጸ ። በታህሳስ ወር የውል እድሳት ውሉ በ 600 ግራም ዳቦ ፣ በ 20% ቀንሷል ፣ እንዲሁም የአንድ ቁራጭ ክፍያ ተጨምሯል። በዲሴምበር 1፣ ብሎግዬን ወደ አዛውሬዋለሁ። ኮንትራቱ በታኅሣሥ 21 ታድሷል እና ከቀድሞው ዓመት (612 ግራም ዳቦ) ጋር ተፈርሟል። በተጨማሪም ከ 2017 ጀምሮ ለሁለት ዓመታት የብዙ ዓመታት ኮንትራት ፈርሟል. የሚዲያ ገጽታዎች አፒታ ኡኒ (በአሁኑ ጊዜ ፒያጎ) - "የድራጎን የጠዋት ገበያ" ማስታወቂያ ወዘተ. ይህ ማስታወቂያ ከ 2004 አካባቢ ጀምሮ ድራጎኖች እና ዩኒ የማገናኘት ፕሮጀክት ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ እየታየ ነው። እ.ኤ.አ. እስከ 2007 ድረስ እንደ ድጋፍ ሰጪ ሚና ይታይ ነበር, ነገር ግን ከ 2008 የፀደይ ወራት ጀምሮ, በማስታወቂያዎች ውስጥ የመሪነት ሚና ይጫወታል. እንዲሁም አሸናፊው ወይም የጃፓን ቁጥር አንድ ሲወሰን በሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ላይ እንባ ያራጨ ዶአራ ታይቷል (ምናልባት በሲጂ የተቀናበረ)። በተጨማሪም, እሱ በድንገት በድራጎኖች ድጋፍ ፕሮግራም ላይ ሊታይ ይችላል. ብቅ ስትል እንኳን፣ በናጎያ ዶም ከዶአላ ጋር ተመሳሳይ ውጥረት ውስጥ ነበረች። ከማርች 31፣ 2008 እስከ ሴፕቴምበር አጋማሽ ድረስ፣ የዶአላ የመጀመሪያ መደበኛ የእይታ ማእዘን በቶካይ ሬዲዮ ብሮድካስቲንግ ' የፊት መስመር ሰኞ ላይ ታየ። ነገር ግን፣ ዶአራ በኢሜይል በኩል በእያንዳንዱ ጊዜ ይታያል። የመጀመሪያው የዶአራ የቅርብ ጊዜ ሁኔታ ዘገባ ነው፣ ከዚህ የውድድር ዘመን ጀምሮ በናጎያ ዶም እንዲካሄድ ታቅዶ የነበረው የዶአራ አደራ ለደህንነት ስጋት ምክንያት በዶአራ ተወዳጅነት ምክንያት አልተሰራም እና 8 ስኬታማ አለመሆኑ ዶአራ ችግሩን አስተዋወቀ ከሁለተኛው ጊዜ ጀምሮ ዶአላ አድማጮች ለነበሩት ስጋቶች መልስ ሰጠ። በኤፕሪል እትም ! (በኤፕሪል 5, 2008 የተላለፈው) እሷ በኢንተርኔት ላይ ትኩረት ሰጥታ እንደነበረች አስተዋወቀች እና ዶራ እራሷ በእንግድነት ተገኝታለች ። ቺያኪ ያን በድንገት የኤስኦኤስ ብርጌድ ክለብ ክፍልን ከሚመስለው ስብስብ ውጭ የቀዘቀዘውን የመስታወት መስኮት በመምታት ታየ እና ለተጫዋቾች አስገራሚ ገጽታ ነበር (ለተጫዋቾች ስክሪፕት ብቻ ፣ የዶአራ ገጽታ በጭራሽ አልተጠቀሰም) ። አላለቀም). በጥያቄ እና መልስ ጥግ ላይ “ስለ ሻሮን እና ፓኦሎን ምን ያስባሉ?” የሚለው ጥያቄ መለሰ። እንዲሁም እንግዳ የሆነው ቶሞኮ ካኔዳ "በጣም ዝቅተኛ አቀማመጥ", "ለስላሳ ወገብ" እና "አበቦቹ ዘግይተው በማበብ ደስ ይለኛል" በማለት ልዩ ግምገማ ሰጥቷል. ነገር ግን ዳንሱን ስታደርግ በተንቆጠቆጡ እንቅስቃሴዎች ተከፋች። የዶአራ ትዊቶች - ቹኒቺ ስፖርት ተከታታይ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል ኦፊሴላዊ ጨዋታዎች ለተወሰነ ጊዜ ነው (በመሠረቱ ማክሰኞ ላይ የታተመ)። የጀመረው ሚያዝያ 3 ቀን 2007 ነው። ለቹኒቺ ድራጎኖች የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የሆነው በጨዋታው ወቅት መሬት እና አግዳሚ ወንበር ላይ ማን እንደገባ ፣ በጨዋታው ወቅት ምን እንዳስተዋለች ፣ ዶአራ በመወከል ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለውን ጥረቶች እና ጭንቀቶች ለዶአራ ይነግራታል ። የኋላ ቁጥሮች በተንቀሳቃሽ ስልክ ጣቢያ "የድራጎን መረጃ" ላይ ሊታዩ ይችላሉ. ይፋዊ ብሎግ - እንደ ማስኮ መረጃ፣ ብዙ የዶአራ ምስሎች በየቀኑ ማለት ይቻላል ይለጠፋሉ። ምንም እንኳን የድራጎኖች መረጃ ዋናው ቢሆንም "የዶዋላ መረጃ ከሁሉም የበለጠ ሊሆን ይችላል" በሚለው አቋም መስራቱን ቀጥሏል. በኖቬምበር 5, 2010 ብሎግዋን በ ጀምራለች እና በኖቬምበር 19 ላይ "የዶአላ ሳጥን" መተግበሪያን በ "መዝናኛ" ጥግ ከፈተች. ን እንደ መጀመሪያው ደረጃ ጫን። ዲሴምበር 1፣ 2016 ወደ ተንቀሳቅሷል። በማርች 2023 ወደ አሜባ ብሎግ ተንቀሳቅሷል። ክስተቶች, ወዘተ. ጥር 2 ቀን 2008 በናጎያ የቤቶች ማእከል ኒሺን ኡሜሞሪ ቦታ በኒሺን ከተማ ፣ ፣ " እየመጣ ነው "! በዚህም ምክንያት ከፍተኛ መጠን ያለው ህዝባዊ ያልሆነ መረጃ ለምሳሌ የዶአራ አመታዊ ደሞዝ፣ ዋና ምግብ፣ ያገለገሉ ሻምፖዎች፣ ተወዳጅ መዝናኛዎች እና የ2008 ምኞቶች ይለቀቃሉ። በዝግጅቱ ላይ የጠዋት እና የከሰአት ክፍለ ጊዜዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 1,700 ሰዎች ተገኝተዋል። በእለቱ፣ ከቹኒቺ ስፖርት በተጨማሪ (በማግስቱ የርዕሰ አንቀፅ ርዕስ ነበር)፣ የኒፖን ቴሌቪዥን ሰራተኞች ከሰአት በኋላም መጥተዋል። እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 1 እስከ ህዳር 3 እ.ኤ.አ. ጄአር ናጎያ ታካሺማያ ለተወሰነ ጊዜ የሚቆይ "ዶራ ካፌ" ከፈተ። በቀን 400 የተቆጠሩ ቲኬቶች መደብሩ ከተከፈተ በኋላ በደቂቃዎች ውስጥ ተሽጧል ። እ.ኤ.አ. በ 2012 የ የቀጥታ ስርጭት "20ኛው የምስረታ በዓል የአለም ጉብኝት 2012 የመጨረሻው" የተካሄደ ሲሆን የዶአራ እና የዩኪሂሮ ምስል በዩኪሂሮ ፕሮዳክሽን ስር ታትሟል ፣ ዶአራን እወዳለሁ የሚል አባል ለረጅም ጊዜ "በር አርክ ቸኮሌት" በዮኮሃማ, ኦሳካ እና ቶኪዮ በሚገኙ የቱሪስት ቦታዎች ላይ እንደ ውስን እቃዎች ተለቋል. እንዲሁም፣ በግንቦት 13 በዮኮሃማ ኢንተርናሽናል ስታዲየም በተመሳሳይ የቀጥታ ትርኢት ላይ ፣ ዶአላን የሚያሳይ የዶአ ላርክ ቸኮሌት ማስታወቂያ በቀጥታ ትርኢት ላይ ተጫውቷል። በማስታወቂያው ውስጥ ዶአራ በናጎያ ከተማ ( ናጎያ ቤተመንግስት ፣ ወዘተ) ውስጥ ታዋቂ ቦታዎችን ዞረ ፣ እና በመጨረሻ ፣ ዶአራ ከዶራር ቸኮሌት ጋር በአንድ እጁ ከናጎያ ዶም ዳራ ጋር ለመነሳት ወሰነ ። በማስታወቂያው ውስጥ ያለው " አዲስ ዓለም " በዩኪሂሮ የተቀናበረ ነበር ። (በአለም ጉብኝት፣ ከዩኪሂሮ ውጪ በአባላት የሚመረቱ እቃዎችም በሽያጭ ላይ ይገኛሉ፣ እና በዮኮሃማ እና ኦሳካ ትርኢቶች ላይ ለአንድ አባል እቃዎች ማስታወቂያዎች በየቀኑ ይጫወታሉ። ቀጥታ ትርኢት ላይ በድጋሚ ይጫወታል። የአደባባይ ባህሪ በጁላይ 2009፣ ዶአላ ለ ቶዮታ ሞተር ኮርፖሬሽን የዘመቻ ገጸ ባህሪ ሆኖ ተሾመ ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 30 ቀን 2009 በተደረገው 45ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምርጫ የ ምርጫ አስተዳደር ኮሚቴ ዶአላን የህዝብ ግንኙነት ገፀ ባህሪ አድርጎ ሾመ ። በ 22ኛው የምክር ቤት አባላት መደበኛ ምርጫ ሐምሌ 11 ቀን 2010 ዓ.ም ድምጽ ሰጥቷል ፣ የ ምርጫ አስተዳደር ኮሚቴ በድጋሚ ዶአላን ከተሰኘው የጣዖት ቡድን 48 ጋር የማስታወቂያ ገፀ ባህሪ አድርጎ ሾመ ። እ.ኤ.አ. ጥር 7 ቀን 2011 የ ፖሊስ ቺኩሳ ጣቢያ ዋና አዛዥ ሆነው ለአንድ ቀን ተሾሙ ። የዶአራ ምስጢር፡ በሚስጥር አትሸነፍ" ( በቤዝቦል ዓለም ውስጥ በተሳተፉ ሰዎች ብዙ ዓይነት ጽሑፎች አሉ ፣ ግን አንድ ምሳሪያ የራሱን ሥራ ማተም በጣም ያልተለመደ ነው። "መጽሐፉ የመንገዶች ነጥብ ብቻ ነው። ግቤ የማስኮት አለም አናት መሆን ነው። የናጎያ ጉልላትን በሃይሌ መሙላት እፈልጋለሁ።" በህትመቱ መጀመሪያ ላይ አሳታሚው የመጀመሪያውን እትም 7,000 ቅጂዎችን እንደሚያወጣ ቢገልጽም ብዙ አድናቂዎች 'ተጨማሪ እንድታተም እፈልጋለሁ' (በቹኒቺ ስፖርት) ጠይቀዋል ከዚያም የመጀመሪያውን እትም ወደ 70,000 ቅጂዎች አሳድጓል. ከ ኦፊሴላዊ ብሎግ በየካቲት 14 )። በጥር 2008 መገባደጃ ላይ ራኩተን ቡክስ ፣ እና በሦስቱ ዋና ዋና የኦንላይን የመጻሕፍት መደብሮች (" " አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል በቦታ ማስያዝ አንደኛ ቦታ አሸንፈዋል። ከተለቀቀ በኋላ በነበረው ጠንካራ ሽያጭ ምክንያት 50,000 ቅጂዎች ታትመዋል. አሳታሚው ለናጎያ ታይምስ እንደተናገረው፡ “መረጃው በቡድኑ ይፋዊ ብሎግ ላይ ተለጠፈ እና ብዙ ጥያቄዎች ደርሰውናል፣ እና የዶራ መጽሃፍ ለማሳተም የተጨነቀው አለቃዬ እንኳን “ይሸጥ ይሆን ብዬ አስባለሁ” አለ። በኅትመት ኢንዱስትሪው ውስጥ ከፍተኛ ጥቅም አለው የተባለውን ከ50,000 በላይ ቅጂዎች ለመሸጥ ። "ዶዋላ ☆ ቺክ" (በ አሳታሚ ልማት ቢሮ፣ ፒኤችፒ የምርምር ተቋም፣ ሜይ 2008፣ 978-4-569-70098-4 የተስተካከለ ) የዶራ ኦፊሴላዊ የፎቶ ስብስብ ። በጉዞው ወቅት ከናጎያ ዶም እና የአፈጻጸም ትዕይንቶች በተጨማሪ የዶአራ አስተዳደግ እና የ" ትዊቶች" ውህደት ተመዝግቧል። "የዶአራ ኪዩሹ የጉዞ ማስታወሻ" (ቹኒቺ ሺምቡን ልማት ቢሮ የሕትመት ልማት መምሪያ፣ ቹኒቺ ሺምቡን ፣ ህዳር 2008፣ በጋዜጣ ልቦለድ ስታይል "ዳይሪ" ላይ የተመሰረተ መጽሃፍ በዶራ እራሷ የተጻፈ እና በቹኒቺ ስፖርት ተከታታይነት ያለው። በድሩ ላይ የተለቀቀውን ፊልም ከያዘ ዲቪዲ ጋር አብሮ ይመጣል። ከጄአር ቶካይ ጋርም ትስስር ተካሂዷል ። በወቅቱ የነበረ ቢሆንም ወደ ቤፑ፣ ዩፉይን፣ ዳዛይፉ፣ ሃካታ፣ አሶ፣ ኩማሞቶ፣ ሞጂኮ እና ናጋሳኪ ተጓዝኩ። በቤፑ ውስጥ "ጂጎኩ ዶአራ" በሞቃት ምንጭ ውስጥም ለመጀመሪያ ጊዜ ተጋልጧል. "የዶአራ ክፍል: ለማዳበር አስቸጋሪ ነው" ( የምርምር ተቋም, የካቲት 2009, "የዶአራ ሚስጥራዊ ማስታወሻ ደብተር 2009፡ ከፊትህ ያለውን ስራ ማንኳኳት" (በ፣ 2009፣ 978-4-569-70767-9 የታተመ ) "ስለ ዶራ ለአንድ ነገር የምችለውን እያደረግኩ ነው፡ ቺያዶራም" ( ሳንኬ ሺምቡን ኦሳካ ዋና መሥሪያ ቤት ፣ ሴፕቴምበር 2013፣ 9) የመጀመሪያው እትም በአማዞን ላይ ብቻ ይሸጣል "የዶአራ ጥናቶችን ማንም አያውቀውም: ፍቺ እትም" (በማያውቀው የዶአራ ጥናት ፕሮዳክሽን ኮሚቴ የተፃፈ፣ በ የሚቆጣጠረው ፣ ያሱሂሮ ካናሞሪ የተስተካከለ፣ ትሬንዲንግ፣ መጋቢት 2014፣ "የዶራ ተወዳጅ ሃርድቦል፡ አላውቅም" የዶአራ ምስጢር፡ በሚስጥር አትሸነፍ" ( በቤዝቦል ዓለም ውስጥ በተሳተፉ ሰዎች ብዙ ዓይነት ጽሑፎች አሉ ፣ ግን አንድ ምሳሪያ የራሱን ሥራ ማተም በጣም ያልተለመደ ነው። "መጽሐፉ የመንገዶች ነጥብ ብቻ ነው። ግቤ የማስኮት አለም አናት መሆን ነው። የናጎያ ጉልላትን በሃይሌ መሙላት እፈልጋለሁ።" በህትመቱ መጀመሪያ ላይ አሳታሚው የመጀመሪያውን እትም 7,000 ቅጂዎችን እንደሚያወጣ ቢገልጽም ብዙ አድናቂዎች 'ተጨማሪ እንድታተም እፈልጋለሁ' (በቹኒቺ ስፖርት) ጠይቀዋል ከዚያም የመጀመሪያውን እትም ወደ 70,000 ቅጂዎች አሳድጓል. ከ ኦፊሴላዊ ብሎግ በየካቲት 14 )። በጥር 2008 መገባደጃ ላይ ራኩተን ቡክስ ፣ እና በሦስቱ ዋና ዋና የኦንላይን የመጻሕፍት መደብሮች (" " አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ) በቦታ ማስያዝ አንደኛ ቦታ አሸንፈዋል። ከተለቀቀ በኋላ በነበረው ጠንካራ ሽያጭ ምክንያት 50,000 ቅጂዎች ታትመዋል. አሳታሚው ለናጎያ ታይምስ እንደተናገረው፡ “መረጃው በቡድኑ ይፋዊ ብሎግ ላይ ተለጠፈ እና ብዙ ጥያቄዎች ደርሰውናል፣ እና የዶራ መጽሃፍ ለማሳተም የተጨነቀው አለቃዬ እንኳን “ይሸጥ ይሆን ብዬ አስባለሁ” አለ። በኅትመት ኢንዱስትሪው ውስጥ ከፍተኛ ጥቅም አለው የተባለውን ከ50,000 በላይ ቅጂዎች ለመሸጥ ። "ዶዋላ ☆ ቺክ" (በ አሳታሚ ልማት ቢሮ፣ ፒኤችፒ የምርምር ተቋም፣ ሜይ 2008፣ 978-4-569-70098-4 የተስተካከለ ) የዶራ ኦፊሴላዊ የፎቶ ስብስብ ። በጉዞው ወቅት ከናጎያ ዶም እና የአፈጻጸም ትዕይንቶች በተጨማሪ የዶአራ አስተዳደግ እና የ" ትዊቶች" ውህደት ተመዝግቧል። "የዶአራ ኪዩሹ የጉዞ ማስታወሻ" (ቹኒቺ ሺምቡን ልማት ቢሮ የሕትመት ልማት መምሪያ፣ ቹኒቺ ሺምቡን ፣ ህዳር 2008፣ በጋዜጣ ልቦለድ ስታይል "ዳይሪ" ላይ የተመሰረተ መጽሃፍ በዶራ እራሷ የተጻፈ እና በቹኒቺ ስፖርት ተከታታይነት ያለው። በድሩ ላይ የተለቀቀውን ፊልም ከያዘ ዲቪዲ ጋር አብሮ ይመጣል። ከጄአር ቶካይ ጋርም ትስስር ተካሂዷል ። በወቅቱ የነበረ ቢሆንም ወደ ቤፑ፣ ዩፉይን፣ ዳዛይፉ፣ ሃካታ፣ አሶ፣ ኩማሞቶ፣ ሞጂኮ እና ናጋሳኪ ተጓዝኩ። በቤፑ ውስጥ "ጂጎኩ ዶአራ" በሞቃት ምንጭ ውስጥም ለመጀመሪያ ጊዜ ተጋልጧል. "የዶአራ ክፍል: ለማዳበር አስቸጋሪ ነው" ( የምርምር ተቋም, የካቲት 2009, "የዶአራ ሚስጥራዊ ማስታወሻ ደብተር 2009፡ ከፊትህ ያለውን ስራ ማንኳኳት" (በ፣ 2009፣ 978-4-569-70767-9 የታተመ ) "ስለ ዶራ ለአንድ ነገር የምችለውን እያደረግኩ ነው፡ ቺያዶራም" ( ሳንኬ ሺምቡን ኦሳካ ዋና መሥሪያ ቤት ፣ ሴፕቴምበር 2013፣ 9) የመጀመሪያው እትም በአማዞን ላይ ብቻ ይሸጣል "የዶአራ ጥናቶችን ማንም አያውቀውም: ፍቺ እትም" (በማያውቀው የዶአራ ጥናት ፕሮዳክሽን ኮሚቴ የተፃፈ፣ በ የሚቆጣጠረው ፣ ያሱሂሮ ካናሞሪ የተስተካከለ፣ ትሬንዲንግ፣ መጋቢት 2014፣ "የዶራ ተወዳጅ ሃርድቦል፡ አላውቅም" (፣ 2014፣ ድብድብ ፊት( በቹኒቺ ዘመን ዮታ ኪዮዳ አላደረገም ተብሎ ይነገር ነበር። አጠቃላይ እይታ እ.ኤ.አ. በ 2022 ክዮዳ ከመክፈቻው ጀምሮ በ10% አማካይ የምድብ ድልድል ውስጥ ነበረ ፣ነገር ግን ቡድኑ ጠንካራ የመጠባበቂያ ሰራተኛ * 1 ለአጭር ማቆሚያዎች ባለመኖሩ ፣ እሱ በመደበኛው ቦታ ላይ መቆየት ችሏል ። ሆኖም ሁኔታው ​​ምንም መሻሻል አላሳየም እና በሜይ 4 (ዮኮሃማ ስታዲየም) ከዲኤንኤ ጋር በተደረገው ጨዋታ በተከታታይ 16 የሌሊት ወፎች ላይ ምንም አይነት ውጤት አላስመዘገበም እና እስከ * 2 የሚይዘው የላላ ኳስ አምልጦታል ። እዚያ መሆን ያለበት በመከላከያ በኩል እንኳን ፍሰቱን ያቆማል ። በመጨረሻም ጨዋታው በአሰቃቂ ሁኔታ 1-7 በሆነ ውጤት ተጠናቀቀ ። ከላይ በተጠቀሰው ስህተት በመቀስቀስ ክዮዳ እንደ ቁንጥጫ በመምታት የሌሊት ወፍ ላይ ወዲያውኑ ተልኳል እና በመሃል መንገድ ተተክቷል እና በጨዋታው * 3 ውስጥ ወደ ሁለተኛው ጦር እንዲባረር ታዘዘ ። ከጨዋታው በኋላ ሥራ አስኪያጁ ካዙዮሺ ታቱናሚ ለዚህ ምክንያቱ በጋዜጠኛ ሲጠየቁ " እኔ ለመዋጋት አልፈልግም ." ከዚያን ጊዜ ጀምሮ, እንደ እመቤት አንድ የተወሰነ ተጫዋች ሲጠቀም , "ነገር ግን ○○ (እንደ እመቤትነት የሚያገለግል ተጫዋች) የውጊያ ፊት አለው" የሚለው ሐረግ ብዙውን ጊዜ * 4 ይጠቀማል . በተጨማሪም አሰልጣኝ ታትሱናሚ በካምፕ ውስጥ "ፈገግታን ክልክል" ስላደረጉ የቹኒቺ ተጫዋቾች ጠንከር ያሉ እና የተወጠሩ አገላለጾች የሚያሳዩባቸው ትዕይንቶች ጎልተው ይታያሉ፣ስለዚህ ይህ እንዲሁ "ሁሉም ሰው ፊት ለፊት ይጋጫል" የሚለው ቀልድ ነው። ይሁን እንጂ አጠቃቀሙ አሁን ተቀይሯል እና በጨዋታው ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ላደረጉ ተጫዋቾች እና ጠባብ እይታ ላላቸው ተጫዋቾች (በመጨረሻም ዲቢ ስታርማን ) በአጋጣሚ ጥቅም ላይ ይውላል። ወደ ከተዛወረ በኋላ፣ የኪዮዳ የራሱ የውጊያ ፊት እና የውጊያ ፊት ከዚህ በታች እንደሚታየው እንደ ቀልድ ያገለግላሉ። በሁለተኛው ሰራዊት ውስጥ ከአንድ ወር ተኩል ገደማ ማስተካከያ በኋላ ኪዮዳ በጁን 17 የኢንተርሊግ ግጥሚያ ማብቂያ ላይ በ ግጥሚያ ላይ እንደገና አስተዋወቀ። ከመጀመሪያው ቀን ከ 16 ኛው ቀን ጀምሮ የመጀመሪያውን የሰራዊት ልምምድ ተቀላቀለ, እና በዚህ ቀን ከመለማመዱ በፊት በክበብ ውስጥ, ኪዮዳ እራሱ "የተጣላ ፊት ከሌለዎት, እባክዎን ንገሩኝ." ቹኒቺ መልቀቅ ከሁሉም በላይ ኪዮዳ እስከ ወቅቱ መጨረሻ ድረስ አላገገመም እና በነሐሴ ወር እንደገና ወደ ሁለተኛው ሠራዊት ዝቅ ተደረገ. ቦታዎችን ከቀየሩ በኋላ ወደ አጭር ፕሮግራሙ የገባው መደበኛውን ቦታ አጥቷል. ከዚያም በኖቬምበር 18 ላይ የውድድር ዘመኑ ካለቀ በኋላ ለዲኤንኤ ተገበያየለት እሱም በጨዋታው ውስጥ ተቃዋሚው ለነበረው "የመዋጋት ፊት" እና ኪዮዳ ራሱ በዝውውር ቃለ-መጠይቁ ላይ "እራሱን የሚያዋርድ ቀልድ ነው, ነገር ግን በግዳጅ ተባረርኩ።" እንደገና ወደ ቦታው እመለሳለሁ" አለ። በተጨማሪም በዲኤንኤ እንደ የክብር ሥራ ታይቷል , ለምሳሌ በድንገት እንደ አዲስ የደንብ ልብስ አቀራረብ ፊት እና የቡድን ዘፈን መቅረጽ እና "ይህ የቡድኑ ፊት ነው" ተብሎ ተገምግሟል . በተጨማሪም በነዚህ ተከታታይ ዝግጅቶች ካይዳ እንደ "" እና "" የመሳሰሉ ቅጽል ስሞች ተሰጥቷቸዋል, እና ሁሉም የኪዮዳ ተውኔቶች "" እና " ○○ " ይባላሉ . እንዲህ ሆነ። የቡድን ጓደኛ ማረጋገጫ በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው, "" ከቤንች ኦፊሴላዊ ቀልድ ነው, እና ከጨዋታው በኋላ በዮኮሃማ ባለሥልጣን *6 ከተሰቀለ በኋላ ከከፍተኛ አምስት ጋር ሲጠራ የሚያሳይ ቪዲዮ . ቹኒቺ ስፖርት ቹኒቺ ስፖርት (ቹኒቺ ስፖርት) በቹኒቺ ሺምቡን የሚታተም ዕለታዊ የስፖርት ጋዜጣ ሲሆን ዋናዎቹ የሽያጭ ቦታዎች የጃፓን ቶካይ እና ሆኩሪኩ ክልሎች ናቸው ። 1954 (ሸዋ 29) የመጀመሪያው እትም በየካቲት 25 እ.ኤ.አ. ምህጻረ ቃል . ስርጭቱ 271,987 (ጥቅምት 2022) ነው ። ከታላቁ የምስራቅ እስያ ጦርነት ማብቂያ ( የፓስፊክ ጦርነት ፣ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ) ፣ ፕሮፌሽናል ቤዝቦል እንደገና ቀጠለ ፣ እና የቹቡ ኒዮን ሺምቡን ቹቡ ኒሆን ሽጉ (የቀድሞው የናጎያ ጦር ፣ አሁን የቹኒቺ ድራጎኖች ) እንዲሁ እንቅስቃሴውን ቀጥሏል። በዛን ጊዜ ቹቡ ኒፖን ሺምቡን (በአሁኑ ጊዜ ቹኒቺ ሺምቡን) ከፕሮፌሽናል ቤዝቦል ጋር የተያያዙ መጣጥፎችን በ "" ውስጥ አሳተመ [ እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 3 ቀን 1948 የታተመ ] በመጋቢት 17 ቀን 1950 ( ሸዋ 25 ) እንደ ሳምንታዊ ጋዜጣ ነፃ ሆነ (እ.ኤ.አ.) ታብሎይድ ወረቀት ፣ 8 ገጾች፣ 10 )፣ የፕሮፌሽናል ቤዝቦል እድልን በመጠቀም ወደ ሁለት ሊግ ሥርዓት . የፊት ገጽ ላይ ፎቶዎችን ከማሳየታችን በተጨማሪ በፕሮፌሽናል ቤዝቦል የውጊያ ግምገማዎች፣ በጎን ዜናዎች፣ የብስክሌት ውድድር እና የፈረስ እሽቅድምድም መጣጥፎች ላይ ዘገባዎችን ለመለየት እና በምስራቅ እና በምዕራብ ያሉ የስፖርት ወረቀቶች እንዳይታተሙ ለማድረግ ወሰንን ። በወቅቱ ክልል. ሆነ. ከ 1953 (ሸዋ 28) ወደ ዕለታዊ ጋዜጣ ለመቀየር እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነበር, ነገር ግን የማስታወቂያ ስፖንሰር አለመኖሩ እቅዱ እውን እንዳይሆን አድርጎታል. ይሁን እንጂ የኪንያ ማትሱናሚ, የሳንኮሻ መስራች ፕሬዚዳንት , የአገር ውስጥ የማስታወቂያ ኤጀንሲ, ከዮራ ኢ, የወቅቱ የ ፕሬዚዳንት ጋር በመደራደር ሁሉንም የማስታወቂያ ቦታ እንደሚገዛ አስታወቀ . ለዚህ ምላሽ, ዮራ በየቀኑ ለማተም የመጨረሻውን ውሳኔ አደረገ . 1954 (ሾዋ 29) በየካቲት 1 ቀን " " ከ 12 ሰዎች ጋር ናካበሚዩኪ ሆንቾ-ዶሪ ፣በአርታኢነት ጽ / ቤት በስተ ምዕራብ በኩል የገጾቹ ብዛትም 4 ገፆች (ከመጀመሪያው እትም እንደ ቹኒቺ ስፖርትስ) → 6 ገፆች ከኤፕሪል 1 ቀን 1958 ዓ.ም. . 1962 (ሸዋ 37) ኦክቶበር 1 የዲቪዚዮን ዲፓርትመንት ቹኒቺ ስፖርት ኤዲቶሪያል ዲፓርትመንት ወደ አሁኑ የቹኒቺ ስፖርት አጠቃላይ ቢሮ የዲቪዥን ስርአቱን ለመጀመሪያ ጊዜ በጋዜጣ ታትሟል። ኢንደስትሪ , እና አንባቢዎች ከተመሳሳይ ቀን. ፍላጎቶችን ለማሟላት ገጹን እናሻሽለዋለን ከኤፕሪል 1, 1964 ጀምሮ ወደ 10 ገፆች ይጨምራል . እ.ኤ.አ. 1966 (ሸዋ 41) በህዳር 3 በቶኪዮ ሬስ ኮርስ ከተካሄደው 54 ኛው የንጉሠ ነገሥት ሽልማት (በልግ) በፊት ፣ ኤችቲኤክ (ሂታቺ) በ3010 የኤሌክትሮኒክስ መረጃ መለዋወጫ መሣሪያን በመጠቀም የ11 ሯጮችን ጥንካሬ ለመተንተን፣ ሳምንታዊ መጽሔት ላይ አነጋጋሪ ርዕስ ሆነ። " ቹኒቺ ኮምፒዩተርን ለቁማር የተጠቀመው የመጀመሪያው ነው " በማለት ተናግሯል ። የሽያጭ አካባቢ ሦስቱም የቶካይ አውራጃዎች ( አይቺ ፣ ጊፉ ፣ ሚኢ ) ፣ ሺዙኦካ እና ሆኩሪኩ ክልሎች ( ቶያማ ፣ ኢሺካዋ ፣ ፉኩይ ) ፣ ግን ደግሞ አንዳንድ በዋካያማ ግዛትየሺንጉ ከተማእናናጋኖ አውራጃዎችእናየሺጋ በተጨማሪም, ከኪዮቶ ግዛት በስተ ምዕራብ በኪንኪ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ይሸጣል . የቶካይ ክልል ጋዜጦች በቹኒቺ ሺምቡን ዋና መሥሪያ ቤት (በናጎያ) ይመረታሉ፣ ይታተማሉ እና ይታተማሉ። በኦሳካ ከተማ ደቡባዊ ክፍል እና አንዳንድ አካባቢዎች በኮቤ ከተማ መሃል ላይ ​​፣ የቹኒቺ ሺምቡን ኦሳካ ቅርንጫፍ ፣ የመጨረሻው እትም (5 ኛ እትም) በጣቢያ መደብሮች ፣ ምቹ መደብሮች እና ማቆሚያዎች ውስጥ ይገኛል ። ኪዮስኮችን ጨምሮ . በካናዛዋ የሚገኘው የሆኩሪኩ ዋና መሥሪያ ቤት ለሆኩሪኩ ክልል እና ለሺጋ አውራጃ ("ፉኩይ/ሺጋ ሥሪት") ወረቀቶችን የማተም እና የማተም ኃላፊነት አለበት ፣ ነገር ግን ለሆኩሪኩ ክልል ወረቀቶቹ ታትመው የታተሙት ከወረቀቶቹ ጋር በተመሳሳይ ስም ነው። ሌሎች ክልሎች ”፣ እና የዋናው መስሪያ ቤት አድራሻ እና ስልክ ቁጥር (በናጎያ ውስጥ) ተዘርዝረዋል። ነገር ግን፣ በ 1980ዎቹ ፣ ለሆኩሪኩ ክልል በወረቀቱ ርእስ ስር " የካናዛዋ ማተሚያ እትም " የተጻፈበት ጊዜ ነበር ። ለቶያማ እና ኢሺካዋ ከጥቅምት 2017 ጀምሮ የውጭ ህትመት በ " ሾሴኪ " ፋብሪካ ውስጥ ይካሄዳል , የሆኮኩ ሺምቡን ተባባሪ የሆነ , በኢሺካዋ ግዛት ውስጥ ተወዳዳሪ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ነው . በኪዮቶ ግዛት ውስጥ የፉኩይ እና ሺጋ እትሞች [ማስታወሻ 5] በኪዮቶ ከተማ ኪዮስኮችን ጨምሮ በጣቢያ መደብሮች እና ምቹ መደብሮች ይሸጣሉ ። ቀደም ሲል የናጎያ እትም በኪዮቶ ከተማ የጣቢያ ሱቆች ብቻ ይሸጥ ነበር። በሺዙካ አውራጃ ፣ ምዕራባዊ እና ማዕከላዊ ክልሎች የሚስተናገዱት በቹኒቺ ስፖርት ብቻ ነው፣ እና በሃማማሱ ከተማ በሚገኘው የቶካይ ዋና መሥሪያ ቤት ታትመዋል ። በምስራቅ ኢዙ፣ በቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት ከቶርቹ ጋር ተሽጦ ነበር ፣ ነገር ግን ከ2022 ጀምሮ፣ ናካፖ የቤት አቅርቦት ብቻ ነው፣ እና ቶርቹ የሚሸጠው በአታሚ ጣቢያ በጄአር ቶካይዶ መስመር ላይ ባሉ ጣቢያዎች እና በኢቶ መስመር ላይ ባለው ኢቶ ጣቢያ ነው። ከቤት ማድረስ በተጨማሪ .. ሁለቱም ወረቀቶች በምቾት መደብሮች አይሸጡም. ከሽያጭ አካባቢ ውጭ የሚኖሩ ከሆነ ብቻ (በቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት የሽያጭ ቦታ ላይ የሚኖሩ ከሆነ) በፖስታ መመዝገብ ይችላሉ ። በሌላ በኩል ለቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት በፖስታ መመዝገብ የምትችለው ከቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት መሸጫ ቦታ ውጭ የምትኖር ከሆነ ብቻ ነው (በቹኒቺ ስፖርት ሽያጭ አካባቢ የምትኖር ከሆነ)። የማጓጓዣ ክፍያዎች በሁለቱም ሁኔታዎች ይታከላሉ. የወረቀት ቅንብር ርዕስ እና አቀማመጥ ከመጀመሪያው እትም ጀምሮ የርዕስ አርማው ቅርጸት ፈጽሞ አልተለወጠም. ሌሎች ጋዜጦች ርዕሱን በትንሹ በግራ በኩል አድርገው በገጹ በቀኝ በኩል ትልቅ አርዕስት አስቀምጠዋል ነገር ግን በናካ-ስፖ ጉዳይ ከመጀመሪያው እትም መጀመሪያ አንስቶ እስከ 1990 ዎቹ መጀመሪያ ድረስ ርዕሱ በቀኝ በኩል ተቀምጧል. ከገጹ በላይኛው ረድፍ ጎን፣ እና ማስታወቂያው እና ማስታወቂያው በግራ በኩል ተቀምጧል።የዋናው መጣጥፍ ማውጫ (ወደ 3 እቃዎች) ተለጠፈ እና ሙሉ ገጽ አርዕስት ተለጠፈ። ከዚያ በኋላ፣ ልክ እንደሌሎች ወረቀቶች፣ ርዕሱ በትንሹ ወደ ግራ ተለወጠ፣ እና አርዕስተ ዜናው ከላይኛው ቀኝ ጥግ ላይ መታየት ጀመረ። እስከ ጃንዋሪ 2020፣ 1 "መካከለኛ ስፖርት" (በቀይ ዳራ ላይ በነጭ ፊደላት 130 የተጻፈ) በገጹ በቀኝ በኩል ይታያል፣ እና "" በግራ በኩል በትንሹ ይታያል ( ቶኪዮ ቹኒቺ ስፖርት ) የቶኪዮ ዋና መሥሪያ ቤት> ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ የዲዛይን ቅጽ አለው)። የይዘቱ ሰንጠረዥ "ናካ-ስፖ" በሚለው ቃል ስር ተቀምጧል. እንዲሁም አሁን ያለው አነስተኛ መጠን ያለው ርዕስ ከመሆኑ በፊት ( እስከ 2000 ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ) ነጭ ፊደላት " " በ "ቹኒቺ ስፖርት" እና "ሱ" መካከል ተቀምጠዋል. ከፌብሩዋሪ 2020፣ 2፣ የ"ቹኒቺ ስፖርት"(ሰማይ ሰማያዊ) ርዕስ በ"መካከለኛ ስፖርት" ምትክ በመጀመሪያው ገጽ በቀኝ በኩል ተለጠፈ። ዘንዶዎች ቅድሚያ የገጽ 1 የላይኛው ክፍል እና ገጽ 2-3 በዋናነት በፕሮፌሽናል ቤዝቦል ላይ የሚወጡ ቹኒቺ ድራጎኖች ፣ ሙሉ በሙሉ ባለቤትነት ያለው የቹኒቺ ሺምቡን ንዑስ ክፍል ናቸው [ማስታወሻ 6] ። በአሸናፊነት ማግስት ብቻ ሳይሆን በተሸነፉበት ወይም በስዕል ከተሸነፉ በኋላ ማግስት ምንም አይነት ግጥሚያ ባለመኖሩ እና በውድድር ዘመኑ ወቅት , በሌሎች ዘውጎች ውስጥ ምንም አሳሳቢ ርዕሰ ጉዳዮች እስካልሆኑ ድረስ በመርህ ደረጃ ከድራጎኖች ጋር ይጣበቃሉ . ጎን . በዚህ ምክንያት፣ በዋነኛነት በቶካይ ክልል ውስጥ ያሉ ብዙ የድራጎኖች አድናቂዎች እሱን ለማንበብ ይወዳሉ። ከ 1993 ጀምሮ, በሂሮሺ ኩራሃሺ (ማስታወሻ 8) ባለ 4-ፓነል ካርቱን " ኦሬቻ ድራጎኖች " አሳትሟል . በዋናነት በገጽ 2 ላይ "የዛሬው ፕሮፌሽናል ቤዝቦል" አምድ የዕለቱን የጨዋታ ካርድ፣ የመነሻ አሰላለፍ እንዲሁም በቶካይ ክልል ውስጥ የሚታየውን ቲቪ (ቢኤስ/ሲኤስን ጨምሮ) የሬዲዮ ጣቢያውን ስም ያጠቃልላል። ፣ የስርጭቱ መጀመሪያ ሰዓት (በቹኒቺ ግጥሚያ ፣ ተንታኙ) እንዲሁ ተጠቁሟል። ከሌሎች ስፖርቶች እና የአካባቢ ቡድኖች ጋር ያሉ ግንኙነቶች ጽሁፎችን ለመፍጠር እንሞክራለን "ከ ክልል የመጡ አትሌቶች እና ቡድኖች የሽያጭ ቦታ ነው", እና ናኦኮ ታካሃሺን ( ከጂፉ , ቹኒቺ ሺምቡን እንግዳ ) እንደ የማስታወቂያ ገፀ ባህሪ [ማስታወሻ 9] , ኢቺሮ (ከ. )፣ (ከኢሺካዋ) (ምንም እንኳን ኢቺሮ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ማትሱይ ወደ ዋና ሊጉ ከገባ በኋላ)፣ ማራቶን ሚዙኪ ኖጉቺ ( ከሚ ) እና ሁሉም ስኬተሮች ዩካሪ ናካኖ ፣ ሚኪ አንዶ እና አሳዳ ጽፋለች ። እንደ እህቶች ማይ እና ማኦ (ሁሉም ከአይቺ) ላሉ አትሌቶች የድጋፍ መጣጥፎች። እ.ኤ.አ. ከ 2005 መኸር ጀምሮ ፣ የአከባቢው አቀማመጥ የበለጠ እየጠነከረ መጥቷል ፣ እና እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 15 ፣ በተመሳሳይ ዓመት የጎማ ቤዝቦል ውድድር ውጤቶች በኩባንያው ስፖንሰር ቢደረጉም የዝርዝሩ አናት ነበር። በእግር ኳስ ውስጥ, በ ላይ ያተኮሩ ብዙ ጽሑፎች አሉ , እሱም ኢንቨስት ያደረበት , ነገር ግን እና በሽያጭ አካባቢ ላይ የተመሰረተ, , አዙል ክላሮ ኑማዙ , አሉ. ከጊፉ ጋር የተያያዘ ጽሑፍም ታትሟል። በቅርጫት ኳስ ረገድ የ አባላት ፣ እና ፣ 3. ስለ አንቴሎፕስ ፣ እና ዴንሶ አይሪስ ( ጽሑፎች)ያሉውስጥበሁሉም ተለጥፈዋል፣ ነገር ግን እነሱ በ የሽያጭ ቦታ.ከ በ ጋር የተያያዙ መጣጥፎች እስከ 2010 መጀመሪያ ድረስ አልታዩም ። ውጫዊ አገናኞች ይፋዊ ቦታ
49985
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5%20%E1%88%A9%E1%8D%8B%E1%8A%A4%E1%88%8D
ቅዱስ ሩፋኤል
ቅዱስ ሩፋኤል (በዕብራይስጥ: ) ሲነበብ ሩፋኤል ፣ ከ፯ቱ ሊቀመላእክት መዐረጉ ሦሥተኛ ነው ። ሩፋኤል መላእከ ኃይል በግዕዝ : ፈታሔ መኀፀን ወሰፋድል ። መወለድ መንፈሳዊ ። ወሐኪም ሰማያዊ ይባላል ። የወላድ ማኀፀን እንዲፈታ ስለተሾመ ከጌታ አዋላጅ ብትኖርም ባትኖርም ሩፋኤል አይታጣም ፣ በምጥ ጊዜ ሴቶች ሁሉ በባላገር ያሉ መልኩን ያነግታሉ ማየ ጸሎቱንም ይጠጣሉ ቶሎም በፍጥነት ይወልዳሉ ። ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፩ ፩ ፤ በአብ ስም አምነን አብ ወላዲ ብለን በወልድ ስም አምነን ወልድን ተወላዲ ብለን በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን መንፈስ ቅዱስን ሠራፂ ብለን ምንም ለአጠይቆ አካላት ሦስት ብለን በባሕርይ በሕልውና በመለኮት አንድ አምላክ ብለን አምነን አስቀድሞ በኅዳር ፲፪ ቀን እንደተናገርነው ክቡራን የሚሆኑ ከሰማያውያን ሊቃነ መላእክት ሦስተኛ የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በጳጉሜ ሦስት ቀን የሚከበርና የሚታሰብ መሆኑን እንናገራለን ። ፪ ፤ ይህም ዕለት በሊቀ ጳጳሱ በአባ ቴዎፍሎስ ዘመን እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት በውስጧ ብዙ ተአምራት የተፈፀመባት በቅዱስ ሩፋኤል ስም የታነፀች ቤተ ክርስቲያን የተባረከችበትና የተቀደሰችበት ዕለት ነው ። ፫ ፤ ይህም የሆነው አንዲት በጣም ሀብታም የሆነች ሮማዊት የሮም ሀገር ሴት ንዑድ ክቡር የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕልና ልጆችዋን እንዲሁም ከባልዋ በውርስ ያገኘችውን ብዙ ገንዘብ ይዛ ወደ ሊቀ ጳጳሱ ወደ ቴዎፍሎስ ዘንድ በመጣችበት ጊዜ ነበር ። ፬ ፤ ከመጣችም በኋላ በሊቀ ጳጳሱ ቤት ፊት ለፊት ያለውን ኮረብታ አስቆፈረችና ከመሬት ውስጥ ወርቅ የተከማቸበት ሣጥን ተገኘ ። ፭ ፤ ከዚህም በኋላ ሊቀ ጳጳሱ አባ ቴዎፍሎስ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አሣነፀ ከነዚህም ውስጥ እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት ላይ ክቡር በሚሆን በቅዱስ ሩፋኤል ስም የተሠራች ቤተክርስቲያን ትገኝበት ነበር ሥራዋንም ሠርቶ በፈፀመ ጊዜ በዚችው ዕለት በታላቅ ክብር አክብሮ ባረካት ቀደሳትም ። ፮ ፤ ምእመናኑ ከቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየጸለዩ ሳሉ እንሆ ቤተ ክርስቲያኒቱ ተንቀጠቀጠች ተናወጠች ታወከች። በመረመሩ ጊዜም ከባሕር አንበሪዎች በአንዱ ታላቃ ዓሣ አንበሪ ላይ ተሰርታ አገኙዋት ከቦታው ሳይንቀሳቀስ ኑሮ ነበር ። ፯ ፤ በላዩ የሰው ሁሉ እግር በበዛና በከበደው ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱን ያፈርሳት ዘንድ ሰይጣን አወከው። ምእምናኑና ሊቀ ጳጳሳቱ አንድ ሆነው ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጮሁ ። ወደ ከበረ መልአክ ወደ ሩፋኤልም ለመኑ ። ፰ ፤ ያን ጊዜ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ መልአክ ሩፋኤልን ላከው ሰዎችንም ይቅር አላቸው ። በእግዚአብሔር ትእዛዝ ጸንተህ ቁም ከቦታህም አትንቀሳቀስ ብሎ ዓሣውን በጦር ወጋ ። ያን ጊዜም ዓሣ አንበሪ በቦታው ጸንቶ ቆመ አልተቀንቀሳቀሰም ። በዚችም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዙ ድንቅ ተአምራት ተደረገ ። ለታመሙትም ታላቅ ድኅነት ሆነ ። ይህችም ቤተ ክርስቲያን እስላሞች እስከ ነገሡ ደረስ እንደዚህ ኖረች ። ፱ ፤ እስላሞች በነገሡ ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈረሰች ዓሣ አንበሪውም ተንቀሳቀሰ ዳግመኛም ባሕሩ ተናወጸ በዚያ ቦታ ላይ የነበሩትን ብዙ ሰዎችም አሰጠማቸው ። ፲ ፤ የከበረ የመላእክት አለቃ የሩፋኤል ይቅርታ ልመናውና በረከቱ ከኛ ጋር ይኑር ። ለዘለዓለሙ አሜን ። ፲፩ ፤ የሰውን ልብ ደስ የሚያሰኛት ልዩ ስጦታ ላለው ለሩፋኤል ሰላም እላለሁ ደዌ ኃጢያትን ይፈውሳል ቁስለ ነፍስንም ያክማልና ። ስለዚህም እውነትን የሚከተሉ ይቅርታን ያገኛሉ ። በተንኮል ጎዳና የሚግዋዙ ግን በነፍሳቸውም በሥጋቸውም ጥፋትን ያስከትላሉ ሲል ለጦቢት አስረዳው አስገነዘበው ። ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፪ ፲፪ ፤ አባ ዮሐንስ የተናገረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል የክብሩ ዜና ዳግምኛም የቁስጥንጥንያው አገር ሊቀ ጳጳሳት አባ ዮሐንስ ይህን የገናናነቱን ነገር ተናገረ፣ ደገኛውን ንጉሥ አኖሬዎስን አንዲህ አለው ንጉሥ ሆይ ዕወቅ እኛ ወደ አንተ ልንመጣ በመረከብ ተሳፍረን ነበርና ስንሔድ ሳለን በከበረች በቀዳሚት ቀን በደሴት ላይ የተሰራች አንዲት ቤተ ክርስቲያን አየን። ከወደቡ ደረስን በዕለተ እሑድም ሥጋውን ደሙን እንቀበል ዘንድ ከዚያ አደርን ። በዚች ቤተ ክርስቲያን አጠገብም ትንሽ ገዳም አገኘን ። በውስጧም መነኮሳት አሉ ። ክብር ይግባውና በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ እነሱ ደረስን ። መነኮሳቱንም ከቀደሙት ሰዎች ዘመን የተላለፈ ብሉይ መጽሐፍ ከእናንተ ዘንድ እንደ አለ እመከርበት ዘንድ ስጡኝ አልኳቸው ። አንሆ በቤተ ክርስቲያን ብዙ መጻሕፍት አሉ ትርጓሜያቸውን ግን እኛ አናውቅም ብለው መለሱልኝ ። ፲፫ ፤ አምጡልኝ ልያቸው አልኳቸው አመጡልኝ ። መረመርኳቸው ። እግዚአብሔር በደቀ መዛሙርቱ ፊት ስለ አደረጋቸው ድንቅ ሥራዎችና ተአምራቶች ስለ ሰማያትና ስለ ምድር ተፈጥሮ ይህ ዓለም እስኪያልፍ ድረስ ያለውን የሚናገር ጽሑፍ አገኘሁ ። ፲፬ ፤ እኔ መጻሕፍትን ሁሉ ስመረምር ንጹሐን አባቶቻችን ሐዋርያት ስለ ሰባቱ የመላእክት አለቆች ሹመት የጻፉትን አንድ መጽሐፍ አገኙ። እንዲህ ይላል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በደብረ ዘይት ተቀምጦ የጌትነቱን ሚሥጢር ሲገልጥላቸው ሳለ ሐዋርያትም እንዲህ ብለው ለመኑት። ፲፭ ፤ ጌታችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሆይ የከበረ መልአክ የሩፋኤልን ክብር ታስረዳን ዘንድ አንለምንሃለን። በመቸ ወር በመቸ ቀን ሾምከው። ከባልንጀሮቹ ከመላእክት አለቆች ጋር የተተካከለ ነውን ። የሱን ነገር ለዓለም ሁሉ እናስተምር (እንናገር) ዘንድ ። ፲፮ ፤ በታናሹ ወር በሦስተኛው ቀን በዓሉን አድርጉለት ይኸውም ጳጉሜ ነው አላቸው ። ፲፯ ፤ ስለዚህም በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ይቅርታ ቸርነት ያገኙ ዘንድ በችግራቸውና ጭንቀታቸው ጊዜ በዚች ቀን ሰዎች ሁሉ ልመናቸውን ያቀርቡለታል ። ፲፰ ፤ ያን ጊዜም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን የመላእክት አለቆች ሚካኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ከሦስተኛዪቱ ሰማይ ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው ። እነሱም ደስ እያላቸው መጥተው ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ሰገዱ ። ፲፱ ፤ በዚያም ጊዜ ጌታችንም ሩፋኤልን ጠቀሰውና ፣ የክብርህን ታላቅነት ያውቁ ዘንድ ስምህን ለሐዋርያት ንገራቸው አለው ። ፳ ፤ የመላእክት አለቃ ሩፋኤልም ሐዋርያትን እንዲህ አላቸው እኔ ሩፋኤል እባላለሁ የዋህ ነኝ ከመላእክት አለቆችም ሦስተኛ ነኝ ። የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከቀድሞ ጀምሮ የመላእክት ሁሉ አለቃ ነው ስሙም ዕፁብ ድንቅ ፣ ይቅር ባይ ማለት ነው። ፳፩ ፤ ገብርኤልም ሁለተኛ የመላእክት አለቃ ነው። ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ (አምላክ ወሰብ) እየተባለ ይጠራል ። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይነግራት ዘንድ የተላከ ነው ። ፳፪ ፤ እኔም አንደ ነገርኳችሁ ስሜ ሩፋኤል እባላለሁ ልቡናን ደስ የሚሰኝ የዋህ ቸር ለኃጥአን የምራራ ነኝ። ሰዎችን ስለ ኃጢኣታቸው ወደ እግዚአብሔር አላሳጣቸውም ። ስለ ደግነቴ ሰውን ስለመውደዴ የሚራዱ መላእክትን ወደ ኃጥአን ነፍስ እልካለሁ አንጂ ። ከኃጢአታቸውም እስኪመለሱ ድረስ እታገሳቸዋለሁ በደላቸውንም ይቅር እላቸዋለሁ ። ፳፫ ፤ እግዚአብሔር በሐያ ሦስቱ ነገደ መላእክት ላይ የሾመኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። እግዚአብሔር አብን ይቅር ባይ ልጁን ደስ የሚያሰኝ መንፈስ ቅዱስን አመሰግነዋለሁ ። ፳፬ ፤ በደብረ ጸዮን በሺው ዓመት ሠርግ ለወዳጆቹ በጎ ነገርን እሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። በንጹሕ ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከእርሱ ጋር ለተቀመጡ የዕውነተኛ ክብርን ከተመላ ጽዋ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያጠጣቸው ጊዜ ። ፳፭ ፤ በዚያች በድኅነትና በደስታ ቀን ለክርስቲያን ከዕፀ ሕይወት እሰጣቸው ዘንደ እግዚአብሔር የአዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ። ፳፮ ፤ ሰማያውያን መዛግብት በእጄ የሚጠበቁ እኔ ሩፋኤል ነኝ። እግዚአብሔር እንደ አዘዘኝ ልከፍታቸውና ልዘጋቸው የምችል አኔ ነኝ ። ፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ። ፳፰ ፤ በዚህ ዓለም ፈጽሞ እንደሱ ያለ የማይገኝ ሽታው እጅግ የተወደደ የሽቱ አበባ በእጃቸው እንዲይዙ አደርጋለሁ። ፳፱ ፤ እግዚአብሔር የመረጣቸው ሐዋርያት ሆይ በእግዚአብሔር ፊት እስክትቆሙ ድረስ ሁል ጊዜ እጠብቃችሁ እረዳችሁ ዘንድ ከእኔ ረድኤትን እሹ ። በመላው ዓለም ላሉ ሰዎችም መታሰቢያዬን ያደርጉ ዘንድ ንገሩ አስተምሩ ። አኔ ስለነሱ ወደ እግዚአብሔር እማልዳለሁ ከመከራችውም አድናቸዋለሁ ቅጣትንም ፈጽሞ አያዩም ። ይህን ብሎ ቅዱስ ሩፋኤል በእግዚአብሔር ፊት ሰገደ ወደ ሰማያትም ዐረገ ። ፴ ፤ ሐዋርያትም ጌታችን እንደአዘዛቸው በዓሉን አከበሩ ዜናውን አስተማሩ። ስለዚህም ሰዎች በኃዘናቸውና በመከራቸው ጊዜ ይጠሩታል። በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ጸጋንና ይቅርታን ያገኙ ዘንድ። የመላእክት አለቃ በዚህ የከበረ መልአክ የሩፋኤል ተአምራት ብዙ ነው። እኛም ሁል ጊዜ መታሰቢያውን እናደርግ ዘንድ ይገባናል ። እሱ ስለእኛ ወደ እግዚአብሔር ይማልደናል። አማላጅነቱ ጸሎቱ በረከቱ ከእኛ ጋር ይኑረ ለዘለዓለሙ አሜን። ዘአቅረብኩ ማኅሌተ በል። መጽሐፈ ጦቢት ስለ ቅዱስ ሩፋኤል በሰፊው ያስተምራል በተለይ ጦቢት ፥ ፲፪-፲፭ ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሄኖክ ይመልከቱ ።
1569
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%8A%AD%E1%8D%94%E1%8B%B2%E1%8B%AB
ውክፔዲያ
ውኪፒዲያ የባለ ብዙ ቋንቋ የተሟላ ትክክለኛና ነጻ መዝገበ ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ነው። ማንኛውም ሰው ለውኪፒዲያ መጻፍ ይችላል። ውኪፒዲያ፣ ውኪሚዲያ የተባለ ግብረ ሠናይ ድርጅት ከሚያካሂዳቸው ፕሮግራሞች አንዱ ነው። ወደ 272 በሚጠጉ የተለያዩ ቋንቋዎች ፅሁፎች አሉት። ውኪፒዲያ በኢንተርኔት ከሚገኙ ታዋቂ መዛግብተ ዕውቀት አንዱ ነው። ውኪፒዲያ ድረ-ገፅን መሰረት ያደረገና ማንም ሰው በቀላሉ እንዲያስተካክለው ተደረጎ የተዘጋጀ፣ በብዙ ቋንቋዎች የሚቀርብ ነጻ የኢንተርኔት መዝገበ እውቀት ወይም ኢንሳይክሎፒድያ ነው። ውኪፒዲያ የሚለውን ስያሜ ያገኘው “ዊኪ” (ትርጉሙ ፈጣን ማለት ነው) የሚለውን ቃል ከሀዋይኛ ቋንቋ በመወሰድና “ኢንሳይክሎፒድያ” ከሚልው የእንግሊዘኛ ቃል ጋር በማዳቀል ሲሆን እያንዳንዱ የውኪፒዲያ ገጽ እራሱ ከሚይዘው መረጃ በተጨማሪ አንባቢን ይበልጥ ግነዛቤ ለማስጨበጥ ከሚረዱ ሌሎች ተዣማጅ ገፆች ጋር ያለውን የትስስር መረጃም በተጨማሪነት አካቶ የያዘ ነው። ውኪፒዲያ የተመዘገበ (የሚታወቅ) አድራሻ ሳይኖራቸው ኢንተርኔት ላይ ያለምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚጽፉ የበርካታ ግለሰቦች የጋራ የትብብር ውጤት ነው። ስለሆነም ከአንዳንድ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ገደብ ከተጣለባቸው ገጾች በስተቀር ማንኛውም የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚና ፈቃደኛ የሆነ ሰው፤ በብዕር ስም፣ ትክለኛ ስምን በመጠቀም ወይም ደግሞ ያለምንም ስምና አድራሻ፣ ውኪፒዲያ ላይ የፈለገውን ሀሳብ የማስፈርና አስተዋጾ የማድረግ አሊያም ቀድሞ በሰፈረ ጽሁፍ ላይ ተጨማሪ መረጃን የማካታት፣ ስህተትን የማረምና የማስተካከል ፈቃድ ተሰጥቶታል። ውኪፒዲያ ከተመሰረተበት ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለና በብዛት ከሚጎበኙና ኢንተርኔት ላይ ከሚገኙ በረካታ የማጣቀሻ ድረ-ገጾች መካከል አንዱ ሲሆን 2011 እ.ኤ.አ. መጋቢት ወር ብቻ ከ400 ሚሊዎን በላይ አዳዲስ ጎብኝዎች ድረገጹን እንደጎበኙት ኮም ስኮር ያካሄደው የጥናተ ዘገባ ያመለክታል። ውኪፒዲያ ከ82,000 በላይ አርታኢዎች፣ ከ270 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ያጠናቀሯቸውን ከ19,000,000 በላይ የሚሆኑ መጣጥፎችን አካቶ የያዘ ድረ-ገጽ ነው። ውኪፒዲያ በአሁኑ ጊዜ 3,874,529 የእንግሊዘኛ መጣጥፎችን የያዘ ሲሆን በየቀኑ ከመቶ ሺህ በላይ ጎብኝዎች እንደሚጎበኙትም ይገመታል። በተጨማሪም በተለያዬ የአለም ክፍል የሚኖሩ ግለሰቦች በሚያደርጉት የጋራ አስተዋጽኦ በየቀኑ ከአስር ሺህ በላይ መጣጥፎች የተለያዩ ማስተካከያዎች የሚደረግባቸው ሲሆን ሌሎች በሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ መጣጥፎች ደግሞ ውኪፒዲያን በየቀኑ ይቀላቀላሉ። ምንም እንኳን መሰረታዊ የውኪፒዲያ መርሆች የሚባሉት አምስት ቢሆኑም ይህንኑ መዝገበ-ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ይበልጥ ለማሻሻልና ለማጎልበት የሚያግዙ ሌሎች በርካታ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች በውኪፒዲያ ማህበረሰብ ተቀርጸው ተግባር ላይ የዋሉ ሲሆን ነገር ግን እነዚህን መሰረታዊ መመሪያዎችና ደንቦች አስተዋጾ ማድረግ ካልጀመረ በስተቀር ማንኛውም ሰው የማወቅ ግደታ የለበትም። በሌላ በኩል፣ ውኪፒዲያ አንድ ሰው ካለው የሙያ ችሎታ ይልቅ ለሚያበረክተው አስተዋፆ ትልቅ ግምት የሚሰጥ በመሆኑ፣ በተለያየ የእድሜ ክልል፣ ባህልና መነሻ (ዳራ) የሚገኝ ማንኛውም ሰው የውኪፒዲያ አስገዳጅ ፖሊሲዎችን አሟልቶ እስከተገኘ ድረስ፣ ውኪፒዲያ ላይ የፈለገውን መጣጥፍ እንዳንድስ የመጨመር አሊያም ማንኛውም ውኪፒዲያ ላይ የሚገኝ ሌላ ጽሑፍ፣ ማጣቀሻና ምስል የማየት የማሻሻልና የማረም አንዳደም ሙሉ ለሙሉ የመለዎጥና ፈቃድ አለው። በመሆኑም ውኪፒዲያ በተለያዩ አስተዋጾ አድራጎዎች በየጊዜው ማሻሻያ የሚደረግበት እንደመሆኑ መጠን፣ አዲስ ከሚካተቱት መጣጥፎች ይልቅ ቀደም ሲል በድረ ገጹ የተካተቱ መጣጥፎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታረሙና እየተሻሻሉ የሚሄዱ በመሆናቸው የተሻለ የሐሳብ ጥራት፣ የመረጃ ሚዛናዊነትና ምሉእነት እንደሚኖራቸው ይታመናል። የውክፔዲያ አመሰራረት ዊክፔዲያ ነፃ ኦንላይን መዝገበ-ዕውቀትን () ለመፍጠር አላማ አድርጎ የተመሰረተና ቀደም ሲል ኑፔዲያ () በመባል የሚታወቅ ፕሮጀክት ውጤት ነው። ኑፔዲያ ምንም እንኳን የተሻሻለ የዕርስ-በርዕስ መገማገሚያ () መንገዶችን አካቶ የያዘና ሙያዊ ብቃት ያላቸው መጣጥፍ አቅራቢዎችን የሚጠይቅ ፕሮጀክት የነበረ ቢሆንም መጣጥፎችን አትሞ ለማውጣት ረጅም ጊዜን ይጠይቅ ነበር። በመሆኑም ይንንም ችግር ለመቅረፍ፣ በ2000 እ.ኤ.አ. የኑፔዲያ መስራቹ ጂሚ ዌልስና በዚሁ ፕሮጀክት ተቀጥሮ ይሰራ የነበረ ላሪ ሳንገር የተባለ ሌላ ግለሰብ ኑፔዲያን እንደት ማሻሻልና ሌሎች ተጨማሪ ገፅታዎችን አካቶ የሚይዝ ፕሮጀከት ማደረግ እንሚቻል የጋራ ውይይት አደረጉ። በውይይታቸውም ወቅት እንደ ግብአት የተጠቀሟቸው አብዛሐኛዎቹ ምንጮች አንድ የዊኪ ድረ-ገጽ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የየራሳቸውን አስተዋፆ ማበረከት የሚችሉበት መዳረሻ ተደርጎ ድዛይን ሊደረግ እንደሚችል አመላከቱዋቸው። በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የራሱን አድስ አስተዋፆ ማበርከትና ብሎም ሌሎች የቀረቡ መረጃዎችን ማስተካክልና ማረም እንዲያስችል ተደርጎ ዲዛይን የተተደረገው የመጀመሪያው የኑፔዲያ የዊኪ ገፅ እ.ኤ.አ ጥር 10 ቀን 2001 ዓ.ም. አየር ላይ ዋለ። ነገር ግን ሌሎች የኑፔዲያ ፕሮጀክት አካል የነበሩ አርታኢዎችና ሀያሲዎች በኑፔዲያ ፕሮጀክት ላይ የተደረገውን የማሻሻያ ለውጥ በተለየም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የየራሳቸውን አስተዋሶ ማበርከት የሚያስችልን ድረ ገፅ(ዊኪ) ቅርፅ እዲይዝ ተደርጎ መሻሻሉን በመቃዎማቸው፣ የተሻሻለው የኑፔዲያ ፕሮጀክት አድስ የስያሜ ለውጥ በማድረግና “ዊክፔዲያ” በመባል በራሱ አድራሻ () አንዳንዶች ዛሬ “የዊክፔዲያ ቀን” እያሉ በሚጠሩት ጥር 15 ቀን በይፋ ስራውን ጀመረ። ለውክፔዲያ ሳንዲዬጎ የሚገኘውንና የመጀመሪያው የድረ-ገፁ መቀመጫ በመሆን ያገለገለውን ሰርቨር ኮምፒውተርና የመረጃ ማስተላለፊያ መስመሩን () በርዳታ የለገሰው ጂሚ ዌልስ ነበር። በተጨማሪም በራሱ በጂሚ ዌልስ እና በሌሎች ሁለት ጓደኞቹ የተቋቋመውና በአነስተኛ የኢንተርኔት የማስታዎቂያ ስራዎች ላይ የተሰማራ ቦሚስ () የሚባል ድርጅት ሰራተኞች የነበሩና ባሁኑ ጊዜም እየሰሩ የሚገኙ ሌሎች ግለሰቦችም የራሳቸውን አስተዋፆ ለዊክፔዲያ አበርክተዋል። በዚህ ረገድ ከሚጠቀሱት፣ የቦሚስ ተባባሪ መስራችና በአሁኑ ጊዜ የድርጂቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በመሆን እያገለገለ የሚገኘው ቲም ሸልና ፕሮገራመሩ ጃሰን ሪቺ ይጠቀሳሉ። በሌላ በኩል ዊክፔዲያ አሁን ወደ ሚታወቅበት የአድራሻ ለውጥ ያደረገው ለትርፍ የማይንቀሳቀሰውና የራሱ የዊክፔዲያ እህት ኩባኒያ የሆነው “ዊክፔዲያ ፋውንደሽን” ከተቋቋመ በሗላ ነበር። ውክፔዲያ ምንም እንኳ መጀመሪያ የተመሰረተው እንግሊዘኛ ቋንቋን መሰረት አድርጎ ቢሆንም እ.ኤ.አ ከግንቦት 2001 ዓ.ም. ጀምሮ ሌሎች አዳድስ ቋንቋዎችን በማካተት የበርካታ ቋንቋዎች መዳረሻ ለመሆን ችሏል። ከነዚህም መካከል ካታልኛ፣ ቻይንኛ፣ ጀርመንኛ፣ ሞስኮብኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ዕብራይስጥ፣ ጣሊያንኛ፣ ጃፓንኛ፣ ፖርቹጋልኛና ስፓንሽኛ በግንባር ቀደምትነት ዊክፔድያን የተቀላቀሉ ቋንቋዎች ሲሆኑ፣ አረብኛ፣ ሀንጋሪኛ፣ ፖሎንኛና ሆላንድኛ ከላይ የተጠቀሱትን ቋንቋዎች በቅርብ እርቀት ተከትለው የተቀላቀሉ ሌሎች ቋንቋዎች ናቸው። በሌላ በኩል በጥር 2012 እ.ኤ.አ. በተደረገ ጥናት ዊክፔድያ ከ31 ሚሊዎን በላይ በሚሆኑ የተመዘገቡ የዊኪፒዲያ አስተዋፆ አድራጎዎችና በመላው አለም በሚገኙ ሌሎች ስፍር ቁጥር የሌላቸው ያልተመዘገቡ (የማይታወቁ) አስተዋፆ አድራጎዎች በ283 ቋንቋዎች ከ20 ሚሊዎን በላይ የሚሆኑና ማንምሰው በነፃ ሊገልባቸው የሚችሉ መጣጥፎችን አካቶ መያዙ ተረጋግጧል። በተጨማሪም ከጠቅላላው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ውስጥ 14.5% ዊክፔዲያን እንደሚጎበኙ ተረጋግጧል። የንግድ ምልክትና የኮፒራይት ህግ ውክፔድያ ንብረትነቱ ዊክሜዲያ ፋውንደሽን የሚባል ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት የተመዘገበ ህጋዊ የንግድ ምልክት ነው። የውክፔዲያ አስተዋፆ አድራጊዎች ማንኛውም የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚና ፈቃደኛ የሆነ ሰው ከአንዳንድ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ገደብ ከተጣለባቸው ገጾች በስተቀር ውክፔዲያ ላይ ስለተለያዩ ጉዳዮች (በህዎት ያሉ ሰዎችን ስም የሚያጠፉና ሌሎች የተከለከሉ ይዘት ያላቸውን ጽሁፎች ሳይጨምር) የፈለገውን ጽሁፍ የማስፈር አሊያም ስህተት የሆነን ጽሑፍ የማረምና የማስተካከል ፈቃድ ተሰጥቶታል። ይህም ያልተገደበ ፈቃድ ዊክፔዲያ በርካታ መጣጥፎችን እንዲኖሩት ያስቻለው ሲሆን፣ ከቀላል የድረ-ገጹ ተጠቃሚዎች (አንባቢዎች) ጨምሮ እስከ 91000 የሚደርሱ የተለያዩ የሙያ ባለቤት የሆኑ ግለሰቦችና በቋሚነት ዊክፔዲያን አርትኦት የሚያደርጉ ፈቃደኛ አስተዋፆ አድራጊዎችን አሉት። በመሆኑም ምንም እንኳን የድረገፁ ባለቤት ዊክፔዲያ ፋውንደሽን ቢሆንም ብዙውን ጊዜ በድረ-ገፁ ላይ በሚዎጡ የፅሁውፍ ስራዎችና የድረ-ገፁን የቀን ተቀን እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠሩ ረገድ የላቀ ተሳትፎ አይታይበትም። በተጨማሪም ይህንንም የበለጠ ለማጎልበት ይረዳ ዘንድ፣ የተለያዩ የዊክፔዲያ ተጠቃሚዎችና አባሎች ግለሰባዊ ማንነታቸው/ሙያቸው/ እንደተጠበቀ ሆኖ የተሻሻለና ጥራት ያላቸው ስራ ማበርከት ይችሉ ዘንድ የተለያዩ መፍትሔዎች ተነድፈው ተግባራዊ ሆነዋል። ከነዚህም መካከል አርታኢዎች የተላያዩ ገፆችን ማስተካከልና መፍጠር የሚችሉ ሲሆን ፕሮገራመሮች ደግሞ የአርትኦት ችግር ያለባቸውን ገፆች በቀላሉ ለመከታተል የሚያስችሉ ፐፕሮገራሞችን በየጊዜው ያዘጋጃሉ። በተጨማሪም በመረጃዎች አቀራረብ ዙሪያ አንዳንድ አለመግባባቶች በአርታኢዎች መካከል ሲፈጠሩ፣ አርታኢዎች በጋራ በመሰባስብና በመወያየት ተጨባጭና የተሻለ የነገሩን/ሀሳቡን እውነታ ይወክላል የሚሉትን በመርጥ እንዲያፀድቁ የሚደረግበት አሰራርም አለ። የአስተዋፆ ማስታወሻዎች በተለያዩ የዊክፔዲያ ገፆች ላይ የሚገኙ ጽሑፎች የበርካታ አስተዋፆ አድራጊ ሰዎች የጋራ የትብብር ውጤቶች ናቸው። በመሆኑም ማንኛውም ለውክፔዲያ ገፅ አስተዋፆ ያደረገ ግለሰብ ፣ ገፁን በመፍጠር ሂደት ውስጥ አስተዋፆ ያበረከቱ ግለሰቦች በሚመዘገቡበት የገፁ ታሪክ መዝገብ ውስጥ የሚካተትና ያደረገው አስተዋፆም የሚመዘገብ ሲሆን ይህም ለማንኛውም ሰው በግልፅ እንዲታይ ተደርጎ ከገፁ ጋር ተያያዥ ሆኖ የሚቀርብ ነው። ምስሎችንና ሌሎች ሜዲያዎችን በተመለከተ የተመዘገበን የአስተዋፆ አድራጊነት፣ የባለቤትነት ድርሻን ወይም ደግሞ ሌሎች የመረጃ ምንጮችን በተመለከተ መረጃን ለማዎቅ ካስፈለገ፣ የተፈለገው ምስል ላይ በኮምፒውተራችን ማውስ ጠቅ በማድረግ ወይም ደግሞ በአቅራቢያው የሚገኝን የመረጃ መስጫ ምልክት () በመጫን መመልከት (ማግኘት) ይቻላል። ውክፔዲያን በተሻለ መጠቀም ውክፔዲያን በመጠቀም መረጃን በተሻለ ማግኘት ውክፔዲያን በቀን ከሚጎበኙ የድረ-ገጹ ተጠቃሚዎች መካከል ብዙዎቹ በድረ-ገጹ ላይ ሌሎች እንዲጎበኙ ያስቀመጡዋቸውን (ያጋሩዋቸውን) መረጃዎች ለማገኘት ሲሆን ሌሎች በርካቶች ደግሞ ያላቸውን መረጃ/እውቀት በዚሁ ድረ-ገጽ በመታገዝ ለሌሎች ተጠቃሚዎች ለማጋራት ነው። በዚሁ ተመሳሳይ ቅፅበት ደግሞ ሌሎች በርካታ መጣጥፎች ማሻሻያ ሲደረግባቸው፣ ሌሎች ስለ በርካታ ጉዳዮች የሚዳስሱ መጣጥፎች ደግሞ እንደ አድስ እየተጻፉ ውክፔዲያን ይቀላቀላሉ። በመሆኑም እስካሁን ውክፔዲያን ከተቀላለቀሉ መጣጥፎችም መካከል ከ3000 በላይ የሚሆኑ መጣጥፎች በዊክፔዲያ ማህበረሰብ “የምንጊዜም ምርጥ መጣጥፎች” በሚል የተመረጡ ሲሆን ከ13000 በላይ የሚሆኑት ደግሞ «የተሻሉ መጣጥፎች» በሚል የተመረጡ ናቸው። በተጨማሪም ውክፔዲያ ላይ የሚገኙ መረጃዎች በተለያዩ የመረጃ የደረጃ ክፍልፍሎሽ (ዝርዝሮች) ስር እየተጠናቀሩ የሚቀርቡ ሲሆን ከነዚህም መካከል የተሻለ የመረጃ የክፍፍሎሽ ይዘት ያላቸው መጣጥፎች “የምንጊዜም ምርጥ ዝርዝር” በሚል ጠመርጠዋል። በሌላ በኩል ውክፔዲያ የተለያዩ አርዕስቶች/ጉዳዮችን በተመሳሳይ ቦታ ለማጋራት የሚያስችል አስራርን የሚከተል በመሆኑ ተመሳሳይ ሃሳቦችን በተመሳሳይ አርዕስቶች ዙሪያ በማደራጀትና የተለያየ ይዘት ያላቸውን መረጃዎችን በተመሳሳይ መዳረሻ በማቅረብ ረገድ ውክፔዲያ “የምንግዜም ምርጥ መዳረሻ” በሚል የተመረጠ ድረ-ገጽ ነው። በተለያዩ መጣጠፎች ላይ የተደረጉ የመረጃ ማሻሻያዎችን በሁለት መንገድ መከታተል ይቻላል። በተለያዩ ገፆች በቅርብ ጊዜ የተደረጉ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በዋናው ገፅ የሚገኘውና «በቅርብ ጊዜ የተለወጡ» የሚል ርዕስ ያለውን ጽሁፍ በመጫን መመልከት ይቻላል። ማንኛውንም ለውጥ ለመመልከት ከተፈለገ ደግሞ በዋናው ገፅ የሚገኘውን “ማንኛውንም ለማየት” የሚል ርዕስ ያለውን ጽሁፍ በመመጫን መመልከት ይቻላል። በሌላ በኩል ውክፔዲያ ከእንግሊዘኛ ቋንቋ በተጨማሪ አማርኛን ጨምሮ በሌሎች ቋንቋዎችም አገልግሎት ከመስጠቱ ባሻገር፣ የተሻሻለና ቀላል የእንግሊዝኛ ቋንቋን ጨምሮ ሌሎች ተመሳሳይ ይዘት ያላቸውን ፕሮጀክቶች ማለትም፤ መዝገበ-ቃላት፣ ጥቅሶች፣ መጸሐፍት፣ መመሪያዎች፣ ሳይንሳዊ የመረጃ ምንጮችና የዜና አገልገሎትና ሌሎች መሰል አገልገሎቶችን ከሁለት መቶ በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ያቀርባል። እነዚህም የተለያዩ አግልግሎቶች፣ ከውክፔዲያ ማህበረሰብ በተጨማሪ በተናጥል በሚገኙ ሌሎች ማህበረሰቦች ክትትል፣ ቁጥጥርና ማሻሻያዎች የሚደረጉባቸው ሲሆኑ አብዛሀኛዎቹ መጣጥፎችም በሌሎች የመረጃ መጋሪያ ድረ-ገጾች በቀላሉ የማይገኙ ናቸው። ውክፔድያ በኢትዮጵያ ቋንቋዎች የሚከተሉት ዋና የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የውክፔድያ ድረ-ገጽና መርሀገብር ለተናጋሪዎቻቸው አላቸው። አማርኛ ውክፔድያ - አሁኑ የሚያነቡት ኦሮምኛ ውክፔድያ - : ትግርኛ ውክፔድያ - : ሶማልኛ ውክፔድያ - : አፋርኛ ውክፔድያ - :: (ተዘግቷል ።) የአፋርኛ ውክፔድያ የተዘጋበት ምክንያት የአፋርኛ ዕውቀት ያላቸው ሰዎች ጉድለት በኢንተርኔት ላይ ስላለ ነው። (ደግሞ ኢንተርኔት በኢትዮጵያ ይዩ።) ዳሩ ግን ጊዜያዊ የአፋርኛ ማዘጋጀት ቦታ በ: ተደርጓል። ሌሎች የዓለም ልሳናት «ጊዜያዊ» ውክፔድያዎች ወዘተ. በዚህ ይዘረዘራሉ፦ :። መዝገበ ዕውቀት ለመጽሐፍ የሚችሉ ለቋንቋውም ቅልጥፍና ያላቸው አዛጋጆች በኖሩበት ጊዜ፣ እነዚህ «ጊዜያዊ» መርሃግብሮች ደግሞ የገዛ ድረ-ገጾቻቸውን ሊያገኙ ይችላሉ። ከዚህ በቀር በማንኛውም ሌላ ቋንቋ «ጊዜያዊ» ውክፔድያ በጥያቄ መጀምር ቀላል ነው። መሰረታዊ የውክፔዲያ የገፅ ለገፅ ዝውውር ሁሉም በውኪፔዲያ የሚገኙ መጣጥፎች እርዕስ በርሳቸው እንዲገናኙ ተደርገዋል። ማንኛውም የተሰመረና ሰማያዊ ቀለም ያለው ጽሁፍ ስለተሰመረው አርዕስት የተሻለና የተብራራ መረጃ ሊሰጥ ከሚችል ሌላ ገፅ ጋር እንደተሳሰረ የሚያመለክት ሲሆን የኮምፒውተራችን ማውስ በዚህ በተሰመረና ሰማያዊ ቀለም ባለው ማንኛውም ጽሁፍ ላይ በመጠቆም የተቀመጠው ትስስር ከየትኛው ገፅ ጋር እንደሆነ መመልከት ይቻላል። አንባቢው እንደዚህ አይነት ትስስር ያላቸውን ሀሳቦች ለበለጠ ለመረዳት ከፈለግ በማንኛውም በተሰመረና ሰማያዊ ቀለም ባላው አርዕስት ላይ ክሊክ በማድረግ ተጨማሪ ማብራሪያ ማግኝት ይችላል። ከዚህ አይነት የገጽ-ለገጽ ትስስሮሽ በተጨማሪ አንባቢን ከሌሎች ከተለያዩ ጉዳዮች ጋር እንዲያገናኙ ሆነው የተፈጠሩ ሌሎች ትስስሮች ይኖራሉ። ለምሳሌ ያክል ከቀረበው መጣጥፍ ላይ ወደሚገኘው የመጨረሻ ገጽ የሚዎስዱ፣ ከሌሎች ውጭያዊ ጠቃሚ ድረገፆች ጋር የሚያገናኙ፣ ወደ ማጣቀሻ ምንጮች የሚወስዱና በተለያዩ ደረጃዎች/አርዕስቶች በተዋቀረ ገፅ ላይ በቀላሉ ከአንድ አርዕስት ወደ ሌላ አርዕስት ለመንቀሳቀስ የሚያገዙ ትስስሮች ይገኙበታል።ከዚህ በተጨማሪም አንዳንድ መጣጥፎች እንደ መዝገበቃላት መፍቻዎች፣ የድምፅ የመፀሐፍ ንባብ፣ ጥቅሶችን፣ የቀረበው መጣጥፍ በሌላ ቋንቋ ወደ ተጻፈ የመጣጥፉ ግልባጭ (ኮፒ) የሚወስዱና ከሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ከያዙ እህት ፕሮጀክቶች ጋር የሚያሰተሳስሩ ይገኙበታል። ውኪፔዲያን ለምርምር መሳሪያነት መጠቀም እንደ ዊኪ (ፈጣን) የመረጃ ፍይልነታቻው በውኪፔዲያ ውስጥ የሚገኙ መጣጥፎች በሁሉም ረገድ የተሟሉ ናቸው ብሎ ለመገመት ያዳግታል። ከዚህ ይልቅ የዊኪፔዲያ የተለያዩ መጣጥፎች፣ በተከታታይ አርትኦትና ማሻሻያዎች እየተደረገባቸው ስለሚሄዱ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ የተሻሻለንና ትክክለኛ የሆነ መረጃን እየያዙ እንደሚመጡ ይታመናል። ስለሆነም ማንኛው የውኪፔዲያ ተጠቃሚ፤ ሁሉም መጣጥፎች ከመነሻቸው አንድ ኢንሳክሎፔዲያ ሊያሟላው የሚገባውን የጥራት ደረጃ ሊያሟሉ እንደማይችሉና ምናልባትም የተሳሳተ ይዘት ያላቸው ወይም አከራካሪ የሆኑ መረጃዎችን ሊይዙ እንደሚችሉ መገንዘብ ይኖርበታል። በርገጥም ብዙ መጣጥፎች ከመነሻቸው አጭርና የአንድዮሽ ምልከታን ብቻ በመያዝ የሚጀመሩ ሲሆን ቀስ በቀስ ግን የተለያዩ ምልከታዎችንና መረጃዎችን በማካተት ሁሉንም ሊያስማማ በሚችል ደረጃ ሙሉና ሁለገብ እየሆኑ የሚሄዱ ናቸው። ለዚህም እንደምከንያትነት የሚጠቀሰው፣ በርካታ የመጣጥፍ አርታኢዎችና አዘጋጆች፣ የሚያቀርቡትን መጣጥፍ ሁለገብ ይዘት እንዲኖረው ከማድረግ ይልቅ ብዙውን ጊዜ የሚያጠነጥኑት በራሳቸው የግል ፍላጎትና የአንድዮሽ ምልከታ ላይ ብቻ በመሆኑ እንደዚህ አይነት የይዘት ችግር ያለባቸውን መጣጥፎች እንደገና ላማሻሻልና ሚዛናዊ መረጃን እንዲይዙ ለማድረግ ረዘም ያለ ጊዜ የሚጠይቁ ሲሆን ምናልባትም እስከ አንድ ወር ጊዜ ድረስ የሚያስፈልጋቸው ይኖራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የዚህ አይነት ችግር ያላባቸውን መጣጥፎች ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የተለያዩ አርታኢዎች የየራሳቸውን ድርሻ ስለሚያበረክቱ መጣጥፎቹን ሁለገብ እና ሚዛናዊ ለማድረግ የሚድረገውን ጥረት በቀላሉ ለማሳካት ክፍተኛ አስተዋፆ አላቸው። በተለይም ደግሞ በተለያዩ የመጣጥፍ አርታኢዎች መካከል የሚፈጠርን አልመገባባት በቀለላሉ ለመምፈታት የሚያሰችሉ የውክፔዲያ የራሱ የሆኑ ብዛት ያላቸው ውስጣዊ የድርጅት አሰራሮች ያሉት በመሆኑ በዝህ ረገድ ያሉ አላስፈላጊ ችግሮችን በቀላሉ ማስወገድ ይቻላል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ቢያንስ በመርህ ደረጃ አንድ የዊክፔዲያ መጣጥፍ ሊያሟላ ከሚገባቸው መሰረታሢ ነጥቦች መካከል፣ የሚከተሉትን መጥቀስ ይቻላል። በጥራት የተጻፈ፣ ሚዛናዊ የሆነ መረጃን የያዘ መሆን፣ ከዎገናዊነት የፀዳና መዝገባዊ ይዘት ያለው ሲሆን በተጨማሪም፣ የተሟላ፣ ሊጠቀስና ሊረጋገጥ የሚችል መረጃን የያዘ የሚሉት ይገኙበታል። በዚህም ረገድ ይህንን ስታንዳርድ ያሟሉና ከጊዜ ወደ ጊዜ በሟሟላት ላይ የሚገኙ በርካታ መጣጥፎች ያሉ ሲሆን እነዚህንም የተለያዩ የመጣጥፍ ደረጃ መለኪያ ስታንዳርዶችን አሟልተው የተገኙ በረካታ መጣጥፎች “የምንግዜም ምርጥ መጣጥፎች” በሚል ስያሜ ይታወቃሉ። ይህንንም ለማመልከት መጣጥፉ በሚገኝበት ገጽ የላይኛው የቀኝ ጥግ ላይ ትንሽ የኮኮብ ምልክት እንዲቀመጥ ይደረጋል። ነግርግን ሌሎች በረካታ መጣጥፎች፣ የተሟላ የመረጃ ማጣቀሻ ያላስቀመጡ፣ በበቂ ሁኔታ ያልተብራሩ አሊያም በፊት ከነበራቸው የተሻለ ይዘት በተጨማሪ ሌሎች ገና ያልተብራሩ አዳድስ ክፍሎችን ያካተቱ ስለሚሆኑ ይህንን “የምንግዜም ምርጥ መጣጥፎች “ የሚል ደረጃ ለማግኘት ከአንድ ወር እስከ አንድ አመት ጊዜን የሚጠይቅ የማሻሻል ስራና ያላሰለሰ ጥረትን የሚጠይቁ ናቸው። ስለሆነም ምንም እንኳን ውክፔዲያ በብዙ ረገድ እየተሻሻለ የመጣ ቢሆንም የተለያዩ መጣጥፎች የተለያየ የሀሳብ ጥልቀትና ጥራት ሊኖራቸው ስለሚችል ዊክፔዲያን እንደ አንድ የምርምር ማጣቀሻነት ከመጠቀም ጎን ለጎን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ይመከራል። በዚህ ረገድ መረጃ በመስጠት ተጠቃሚን የሚያግዙ ገፆች የተዘጋጁ ሲሆን፣ ከነዚህም መካክል የማመላከቻና የመረጃ ገጽንና ስለ ውክፔዲያ አስተማማኝ የመረጃ ምንጭነት የተደረጉ የሶስተኛ ወገን ጥናቶችን መመልከት ይቻላል። ውክፔዲያ ከሌሎች የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች ጋር ሲነፃጸር ውክፔዲያ ቀደም ሲል በስፋት ይውሉ ከነበሩ የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች ጋር ሲነፃጸር ከፈተኛና የራሱ የሆነ ጠቀሜታ አለው። በመጀመሪያ ደረጃም አነስተኛ የህትመትና የማስፋፋት ወጭና የሚጠይቅ መሆኑና ዝቀተኛ የሆነ የጎንዮሽ አካባቢያዊ ተፅኖች ያሉት መሀኑን ማንሳት ይቻላል። በሌላ በኩል ምንም አይነት የህትመት ስራ የማይፈለግ በመሆኑ ኮምፒውተሮች የራሳቸው የሆነ አካባቢያዊ ተጽኖ ይኖራቸዋል። በተጨማሪም ሁሉንም አይነት መግለጫዎችን በአንድ ገጽ አካቶ ከመያዝ ይልቅ እርስበርስ የሚዛመዱና በሌሎች የተለያዩ ገጾች የተብራሩ ጉዳዮችን ከአጫጭር ማጠቃለያዎች ጋር አጣምሮ በማቀረብ በቀላሉ መረጃን ለማግኘት ይረዳል። በመጨረሻም እንዴ ሌሎች የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች የተወሰነ የአርትኦትና የማሻሻያ ጊዜን የማይጠይቅ በመሆኑ፣ ውክፔዲያ ከሌሎች የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች ጋር ሲነጻጸር አጭር የአርትኦት ጊዜን የሚጠይቅና በማንኛውም ጊዜና ሰአት መሻሻሎችን በማደረግ መጣጠፎች ወቅታዊና ጊዜውን የተበቀ መረጃን ይዘው እንዲቀጥሉ የሚያስችል ዘመናዊ አሰራርን ይፈቅዳል እና መረጃ ለማንበብ አደገኛ ጣቢያ። የውጭ መያያዣ ውክፔዲያ ኹኔታ ከ10 አመት በኋላ - አጭር ቪዲዮ በዩ ቱብ ላይ
12248
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%AC%E1%89%B5
መሬት
መሬት (ምልክት፦) ከፀሀይ ሶስተኛዋ ፕላኔት ናት እና ህይወትን በመያዝ የሚታወቀው ብቸኛው የስነ ፈለክ ነገር ነው። በፀሃይ ስርአት ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ ሊገኝ ቢችልም, ምድር ብቻ ፈሳሽ ውሃን ታስተናግዳለች. 71% የሚሆነው የምድር ገጽ ከውቅያኖስ ነው የተሰራው፣ የምድር ዋልታ በረዶ፣ ሀይቆች እና ወንዞች። ቀሪው 29% የምድር ገጽ መሬት ነው ፣ አህጉራትን እና ደሴቶችን ያቀፈ። የምድር የላይኛው ክፍል የተራራ ሰንሰለቶችን፣ እሳተ ገሞራዎችን እና የመሬት መንቀጥቀጦችን ለማምረት መስተጋብር ከበርካታ ቀስ ብለው በሚንቀሳቀሱ ቴክቶኒክ ፕላቶች የተሰራ ነው። የምድር ፈሳሽ ውጫዊ ኮር የምድርን ማግኔቶስፌር የሚቀርጸውን መግነጢሳዊ መስክ ያመነጫል፣ አጥፊ የፀሐይ ንፋስን ያስወግዳል። የምድር ከባቢ አየር በአብዛኛው ናይትሮጅን እና ኦክስጅንን ያካትታል. ከዋልታ ክልሎች የበለጠ የፀሐይ ኃይል በሞቃታማ ክልሎች ይቀበላል እና በከባቢ አየር እና በውቅያኖስ ዝውውር እንደገና ይሰራጫል። የውሃ ትነት በከባቢ አየር ውስጥ በሰፊው የሚገኝ ሲሆን አብዛኛውን ፕላኔቷን የሚሸፍኑ ደመናዎችን ይፈጥራል። እንደ ካርቦን ዳይኦክሳይድ ያሉ በከባቢ አየር ውስጥ ያሉ የግሪን ሃውስ ጋዞች ከፀሃይ ወደ ላይ ከሚገኘው የኃይል ክፍል ይጠመዳሉ። የአንድ ክልል የአየር ንብረት የሚተዳደረው በኬክሮስ ነው፣ ነገር ግን ከፍታ እና ወደ መካከለኛ ውቅያኖሶች ቅርበት ነው። እንደ ሞቃታማ አውሎ ነፋሶች፣ ነጎድጓዶች እና የሙቀት ሞገዶች ያሉ ከባድ የአየር ሁኔታ በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ይከሰታሉ እና ህይወትን በእጅጉ ይጎዳሉ። ምድር ወደ 40,000 ኪ.ሜ አካባቢ የሆነ ዔሊፕሶይድ ነች። በሶላር ሲስተም ውስጥ በጣም ጥቅጥቅ ያለ ፕላኔት ነው። ከአራቱ ዓለታማ ፕላኔቶች ትልቁ እና ግዙፍ ነው። ምድር ከፀሀይ ስምንት የብርሀን ደቂቃዎች ርቃ ትዞራለች፣ አንድ አመት ወስዳለች (365.25 ቀናት አካባቢ) አንድ አብዮት ለመጨረስ። ምድር በቀን ውስጥ በራሷ ዘንግ ዙሪያ ትዞራለች። የምድር የመዞሪያ ዘንግ ከፀሐይ ጋር ካለው የምሕዋር አውሮፕላኑ አንፃር ዘንበል ይላል፣ ወቅቶችን ይፈጥራል። ምድር በ 380,000 ኪሜ (1.3 ቀላል ሰከንድ) የምትዞረው በአንድ ቋሚ የተፈጥሮ ሳተላይት ጨረቃ ትዞራለች እና እንደ ምድር ሩብ ያህል ስፋት አለው። ጨረቃ ሁል ጊዜ ወደ ምድር በአንድ ጎን ትይዛለች ማዕበል በመቆለፍ እና ማዕበልን ያስከትላል ፣ የምድርን ዘንግ ያረጋጋል እና ቀስ በቀስ ሽክርክሯን ይቀንሳል። «አብርሃማዊ» በተባሉት ሃይማኖቶች (በተለይ ክርስትና፣ እስልምናና አይሁድና) ቅዱሳን መጻሕፍት እንደሚሉ፣ መጀመርያ ፪ ሰዎች አዳምና ሕይዋን ከኤደን ገነት ወጥተው የሰው ልጅ ታሪክ ከ6 ሺህ አመታት በላይ ብዙ አይሆንም። ከዚያ አስቀድሞ በገነት ያለፈው ዘመን ልክ ባይቆጠረም፣ ፍጥረቱ ከነምድርና ፀሐይ በ፯ «ጧቶች»ና «ምሽቶች» እንደ ተፈጸመ ስለሚባል፣ ባንድ ሳምንት ውስጥ እንደ ሆነ የሚያምኑ አሉ።ይሁን እንጂ ሳይንቲስቶች ምድር ከ4.6 ቢሊዮን ዓመታት በፊት እንደተፈጠረች ይናገራሉ፣ነገር ግን ይህ በኬንት ሆቪንድ ሳይንቲስቶች አጥብቆ ውድቅ የተደረገበት የይገባኛል ጥያቄ ነው። ሥርወ ቃል ምድር የሚለው ዘመናዊ የእንግሊዝኛ ቃል በመካከለኛው እንግሊዘኛ በኩል አዳበረ፣ ከአሮጌው የእንግሊዝኛ ስም ብዙ ጊዜ ተብሎ ይፃፋል። በሁሉም የጀርመንኛ ቋንቋዎች ውስጥ መግባቢያዎች አሉት፣ እና የአያት ሥሮቻቸው እንደ * እንደገና ተሠርተዋል። በመጀመሪያ ምስክርነቱ፣ የሚለው ቃል የላቲን ቴራ እና የግሪክ በርካታ ስሜቶችን ለመተርጎም ቀደም ሲል ጥቅም ላይ ውሏል፡ መሬቱ፣ አፈሩ፣ ደረቁ መሬት፣ የሰው አለም፣ የአለም ገጽ (ባህርን ጨምሮ) እና ሉል ራሱ ። ልክ እንደ ሮማን ቴራ/ቴሉስ እና ግሪክ ጋያ፣ ምድር በጀርመን ጣዖት አምላኪነት የተመሰለች አምላክ ሊሆን ይችላል፡ የኋለኛው የኖርስ አፈ ታሪክ ጆርዱ ('ምድር')ን ጨምሮ፣ ብዙ ጊዜ የቶር እናት ሆና የምትሰጥ ግዙፍ ሴት ናት። በታሪክ፣ ምድር በትንንሽ ሆሄ ተጽፋለች። ከመጀመሪያው መካከለኛው እንግሊዘኛ፣ “ግሎብ” የሚለው ትክክለኛ ትርጉሙ እንደ ምድር ይገለጻል። በቀድሞው ዘመናዊ እንግሊዝኛ፣ ብዙ ስሞች በካፒታል ተጽፈው ነበር፣ እና ምድርም እንዲሁ በምድር ላይ ተጽፏል፣ በተለይም ከሌሎች የሰማይ አካላት ጋር ሲጣቀስ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ፣ ስሙ አንዳንድ ጊዜ በቀላሉ ምድር ተብሎ ይሰጠዋል፣ ከሌሎቹ ፕላኔቶች ስሞች ጋር በማመሳሰል፣ ምድር እና ቅርጾች ግን የተለመዱ ናቸው። የቤት ስልቶች አሁን ይለያያሉ፡ የኦክስፎርድ አጻጻፍ ትንሽ ሆሄ በጣም የተለመደ እንደሆነ ይገነዘባል፣ በአቢይ ሆሄያት ደግሞ ተቀባይነት ያለው ልዩነት ነው። ሌላው ኮንቬንሽን እንደ ስም በሚገለጥበት ጊዜ “ምድርን” አቢይ ያደርገዋል (ለምሳሌ “የምድር ከባቢ አየር”) ነገር ግን ከ (ለምሳሌ “የምድር ከባቢ አየር”) ሲቀድም በትንሽ ፊደላት ይጽፋል። ሁልጊዜ ማለት ይቻላል በትናንሽ ሆሄያት ይታያል እንደ "በምድር ላይ ምን እያደረክ ነው?" አልፎ አልፎ፣ ቴራ / / የሚለው ስም በሳይንሳዊ ፅሁፎች እና በተለይም በሳይንስ ልቦለድ ውስጥ የሰው ልጅ የሚኖርበትን ፕላኔት ከሌሎች ለመለየት ጥቅም ላይ ይውላል ፣ በግጥም ውስጥ ቴሉስ / / የምድርን አካል ለማመልከት አገልግሏል። ቴራ በአንዳንድ የፍቅር ቋንቋዎች (ከላቲን የተሻሻሉ ቋንቋዎች) እንደ ጣሊያንኛ እና ፖርቱጋልኛ የፕላኔቷ ስም ሲሆን በሌሎች የሮማንቲክ ቋንቋዎች ቃሉ በትንሹ የተቀየረ ሆሄያት (እንደ እስፓኒሽ ቲዬራ እና ፈረንሳዊው ቴሬ) ስሞች እንዲፈጠሩ አድርጓል። የላቲን መልክ ወይም (እንግሊዝኛ: / /) የግሪክ የግጥም ስም ; ጥንታዊ ግሪክ: [] ወይም ምንም እንኳን አማራጭ አጻጻፍ የተለመደ ሆኗል ምክንያቱም የጋይያ መላምት፣ በዚህ ሁኔታ አጠራሩ // ከጥንታዊው እንግሊዝኛ // ይልቅ ነው። ለፕላኔቷ ምድር በርካታ ቅጽል ስሞች አሉ። ከምድር እራሱ ምድራዊ ነው። ከላቲን ቴራ ተርራን //፣ ምድራዊ //፣ እና (በፈረንሳይኛ በኩል) ተርሬን //፣ ከላቲን ቴሉስ ደግሞ ቴልዩሪያን // እና ቴልዩሪክ ይመጣሉ። የዘመን አቆጣጠር የምድር ከባቢ አየር እና ውቅያኖሶች የተገነቡት በእሳተ ገሞራ እንቅስቃሴ እና በጋዝ መውጣት ነው። ከእነዚህ ምንጮች የሚወጣው የውሃ ትነት ወደ ውቅያኖሶች ተጨምቆ፣ ከውሃ እና ከአስትሮይድ፣ ከፕሮቶፕላኔቶች እና ከኮሜትዎች የተነሳ በረዶ ተጨምሮበታል። ውቅያኖሶችን ለመሙላት በቂ ውሃ ከተፈጠረ ጀምሮ በምድር ላይ ሊሆን ይችላል. በዚህ ሞዴል በከባቢ አየር ውስጥ ያሉ የግሪንሀውስ ጋዞች አዲስ የተቋቋመው ፀሐይ አሁን ካላት ብርሃን 70% ብቻ በነበራት ጊዜ ውቅያኖሶች እንዳይቀዘቅዝ አድርገዋል። በ 3.5 ጋ ፣ የምድር መግነጢሳዊ መስክ ተመስርቷል ፣ ይህም ከባቢ አየር በፀሐይ ንፋስ እንዳይወሰድ ረድቷል ። የቀለጠው የምድር ሽፋን ሲቀዘቅዝ የመጀመሪያውን ጠንካራ ቅርፊት ፈጠረ፣ እሱም በአቀነባበሩ ውስጥ በጣም ጥሩ ነው ተብሎ ይታሰባል። በዚህ የማፊያ ቅርፊት ከፊል መቅለጥ የተፈጠረው የመጀመሪያው አህጉራዊ ቅርፊት ፣ በአፃፃፍ ውስጥ የበለጠ ፈልሳፊ ነበር። በ ዓለቶች ውስጥ የሃዲያን ዘመን የማዕድን ዚርኮን እህሎች መኖራቸው ቢያንስ አንዳንድ ፍልሰት ቅርፊት እንደ 4.4 ጋ ፣ ምድር ከተፈጠረች በኋላ 140 ብቻ እንደነበረ ይጠቁማል። ይህ የመጀመሪያ አነስተኛ መጠን ያለው አህጉራዊ ቅርፊት አሁን ያለበትን ብዛት ለመድረስ እንዴት እንደ ተለወጠ የሚያሳዩ ሁለት ዋና ሞዴሎች አሉ፡ እስከ ዛሬ ድረስ በአንጻራዊነት የተረጋጋ እድገት፣ ይህም በአለም አቀፍ ደረጃ በአህጉራዊ ቅርፊት ባለው ራዲዮሜትሪክ እና የመጀመርያ ፈጣን እድገት በአርኪያን ጊዜ በአህጉራዊ ቅርፊት መጠን ውስጥ ፣ አሁን ያለውን የአህጉራዊ ቅርፊት ጅምላውን ይፈጥራል ፣ ይህም በዚርኮን እና ኒዮዲሚየም በዚርኮን ውስጥ ባለው ማስረጃ የተደገፈ ነው። ሁለቱ ሞዴሎች እና እነርሱን የሚደግፉ መረጃዎች በተለይም የምድር ታሪክ የመጀመሪያ ደረጃዎች ላይ በትልቅ አህጉራዊ ቅርፊት እንደገና ጥቅም ላይ በማዋል ሊታረቁ ይችላሉ. አዲስ አህጉራዊ ቅርፊት በፕላስቲን ቴክቶኒክስ ምክንያት ይፈጠራል፣ ይህ ሂደት በመጨረሻ ከምድር ውስጠኛው ክፍል በሚመጣው የማያቋርጥ ሙቀት ማጣት የተነሳ ነው። በመቶ ሚሊዮኖች በሚቆጠሩ አመታት ውስጥ የቴክቶኒክ ሃይሎች የአህጉራዊ ቅርፊቶችን አንድ ላይ በመቧደን በኋላ የተበታተኑ ሱፐር አህጉራትን እንዲፈጥሩ አድርገዋል። በ 750 ማ አካባቢ ከመጀመሪያዎቹ ከሚታወቁት ሱፐር አህጉራት አንዱ የሆነው ሮዲኒያ መለያየት ጀመረ። አህጉራቱ እንደገና ተዋህደው ፓኖቲያ በ600–540 ፣ በመጨረሻም ፓንጋያ፣ እሱም በ180 መለያየት ጀመረ። በጣም የቅርብ ጊዜው የበረዶ ዘመን ንድፍ ወደ 5,000 ዓመታት ጀምሮ የጀመረ ሲሆን ከዚያም በፕሌይስቶሴን ጊዜ በ 3 አካባቢ ተጠናክሯል. ከፍተኛ እና መካከለኛ ኬክሮስ ክልሎች ከ 5,000 ዓመታት በፊት ባበቃው የምድር ሕይወት ውስጥ አንድ ጊዜ ያህል ደጋግመው የበረዶ ግግር እና የሟሟ ዑደቶች አልፈዋል። የመጨረሻው የበረዶ ግግር ጊዜ፣ በቋንቋው “የመጨረሻው የበረዶ ዘመን” ተብሎ የሚጠራው፣ ትላልቅ የአህጉራትን ክፍሎች፣ እስከ መካከለኛው ኬክሮስ፣ በበረዶ ውስጥ የሸፈነ እና ከ 5,000 ዓመታት በፊት ያበቃል። የሳይንስ ሊቃውንት የኖህ የጥፋት ውሃ ከታላቁ ጎርፍ እንዲወጣ የሚያደርጉ መሳሪያዎችን እንደሚፈጥር የበረዶ ሙቀትን እንደሚፈጥር ተናግረዋል ። እና የበረዶው ዘመን ታላቁ የጎርፍ ዘመን ይሆናል። የመሬት ውስጣዊ ክፍል መሬት በመዋቅሯ ከእንቁላል ጋር ተመሳሳይ መዋቅር አላት። ውስጣዊ እና ውጫዊ ይዘቷ ባጠቃላይ በሶስት ይከፈላል። ይህም በእንቁላል አካል የውጨኛው ቅርፊት፣ የመካከለኛው ፈሳሽ እና የውስጠኛው አስኳል ብለን እንደምንከፍለው በመሬትም ተመሳሳይ አቀማመጥ ያላቸው ክፍሎች አሉ። ውጫዊ የመሬት ክፍል የመጀመሪያው ውጫዊው የመሬት ክፍል ወይም በእንግሊዝኛው ክረስት የሚባለው ሲሆን የመሬት ቅርፊት ልንለው እንችላለን። በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው። ይህ ክፍል ውፍረቱን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል። ምክንያቱ ደግሞ በውቅያኖሶች ስር ያለው የውፍረቱ መጠን እና በአህጉራት ላይ ያለው መጠን ስለሚለያይ ነው። የመሬት ቅርፊት በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት ከአምስት ሺህ ሜትር ( 3 ማይል) እስከ አስር ሽህ ሜትር ( 6 ማይል) ነው። ይህ ውፍረት በአህጉሮች ላይ ከሰላሳ ኪ.ሜ. (20 ማይል) እስከ ሃምሳ ኪ.ሜ. (30 ማይል) ነው። መካከለኛው የመሬት ክፍል ሁለተኛው የመሬት ክፍል መካከለኛው የመሬት ክፍል ወይም በእንግሊዝኛው ማንትል በመባል ይጠራል። ይህ የመሬት ክፍል ፈሳሻማ ይዘት አለው። ውፍረቱ እስከ 2890 ኪ.ሜ. (1800 ማይል) ይደርሳል። የመሬትን 84 በመቶ መጠን ይሆናል። በአብዛኛው በቅልጥ አለት ወይም ማግማ የተሞላ ነው። ይህም በእንቁላል የመካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ይወከላል። ውስጠኛው የመሬት ክፍል የመጨረሻው እና ሶስተኛው ደግሞ ውስጠኛው የመሬት ክፍል ወይም በእንግሊዝኛው ኮር የሚባለው ነው። በእንቁላል የውስጠኛው አስኳል መወከል ይቻላል። እጅግ በጣም ሞቃት ሲሆን የፀሐይን የውጨኛ ክፍል መጠነ ሙቀት ይኖርዋል። ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪ. ሜ. ብቻ ነው። በዚህም የጨረቃን መጠን 70 በመቶ ጋር ይነጻጸራል። የመሬት ታሪክ የመሬትን ታሪክ ለማወቅ የተፈጥሮ ሳይንስ የበኩሉን ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። በዚህም የመሬት እድሜ ከ4.67 ቢሊዮን አመት ወዲህ ያሉትን አመታት በሙሉ የሚያጠቃልል ይሆናል። ይህም የጠቅላላ ሰማያዊ አካላት ወይም ዩኒቨርስን ሲሶ (አንድ ሶስተኛ) እድሜ ይሸፍናል። በዚህ ዘመን ነው እንግዲህ መልከዓ-ምድራዊም ሆነ ፍጥረታዊ ለውጦች የተከናወኑት። በአጠቃላይ የመሬትን ታሪክ ሳይንሳዊ በሆነ ወይም ሃይማኖታዊ በሆነ መልኩ ማየት ይቻላል። ሁለቱም በአሁኑ ጊዜ ተቀባይነት ያላቸው መላምቶች ናቸው። (ደግሞ «ባለሙያ ንድፍ»ን ይዩ።) የመጀመሪያው እና ከተመሰረተ ከሁለት ሺህ አመታት በላይ ያስቆጠሩት ሃይማኖታዊ እምነቶች አሉ። በነዚህ መሰረት መሬት የተፈጠረችው የአለም ፈጣሪና ጌታ በሆነው በእግዚአብሔር ወይም በአላህ ለሰው ልጆች መኖሪያ ተብሎ ነው የሚል እምነት አለው። ይህ እምነት በአብዛሃኛው የአለም ሃይማኖታዊ ህዝቦች ተቀባይነት ያለው ነው። ይዘቱም በተለያዩ የእምነት አይነቶች የተለያየ ፈጣሪ እንደመኖሩ የሚለያይ ነው። ለዚህ አስተሳሰብ ከሚወክሉት መሃል አንዱ የቅብጥ ተዋሕዶ ቄስ አባ ታድሮስ ማላቲ እንደሚሉት፣ በትምህርተ ሂሳብ ረገድ የመሬቲቱ ስፋት ለአንድ ሚልዮን አመታት የሰው ልጅ ትውልድ መበዛት በቂ ሊሆን ከቶ አይችልም። እያንዳንዱ ቤተሠብ በአማካኝ 3 ልጆች ብቻ ቢወልዱ በሚልዮን አመታት የመሬት ስፋት አንድ ሺህ እጥፍ ቢሆንም እንኳ አይበቃም ይላሉ። ስለዚህ የምድር እድሜ ስፍር ቁጥር የሌለው ረጅም ጊዜ ቢሆንም፣ የስው ልጅ ትውልድ ግን ከ6000 ሺህ አመታት በላይ ብዙ ሊሆን አይችልም ይላሉ። ይህ ቲዎሪ የተመሰረተው ሳይንስ ካገኛቸው የመሬት ላይ መረጃዎች ጥናት ላይ ነው። በአለማችን ረጅም እድሜ ያስቆጠረው አለት 4.0 ቢሊዮን አመት ነው። እነዚህ የሳይንስ ሊቃውንት የይገባኛል ጥያቄዎች ትክክል ላይሆኑ ይችላሉ እና እንደ ንድፈ ሃሳብ የተከፋፈሉ እና በሁሉም ምሁራን የተስማሙበት እውነታ ወይም የአጽናፈ ሰማይ ህግ ላይሆኑ ይችላሉ። የመሬትን ታሪክ በመሬት ጥናት ወይም ጂኦሎጂ በተለያዩ ዘመናት ወይም በእንግሊዝኛው ኢራ ከፋፍሎ ማየት ይቻላል። ይህም ሁሉ የሚታሰበው ከሳይንሳዊ ሊቃውንት ሃልዮ ምርመራ ዘንድ ነው። እነዚህ ዘመናት በቢሊዮን እና ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አመታት እድሜ ያላቸው ሲሆኑ በተለያዩ አነስተኛ ዘመናት ወይም ፔሬድስ ይከፋፈላሉ። ጂኦሎጂ የመሬትን ታሪክ በአራት ዋና ዘመናት ወይም ኢራስ ከፍሎ ያያል። እነዚህም፦ የመጀመሪያው ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው ቅድመ ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው መካከለኛው ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው እና አሁን ያለንበት ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው ናቸው። የመጀመሪያው ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው አንዳንድ ሳይንቲስቶች እንደሚሉት የምድርን ዕድሜ እና የጊዜ ወቅቶች በንድፈ ሃሳብ ያቀረቡት: ይህ ዘመን ከ4500 ሚሊዮን አመታት በፊት ያለው የመሬት እድሜ ነው። የመሬትን ሰባት ስምንተኛ እድሜ የሚያጠቃልል ነው። ነገር ግን ስለዚህ ዘመን ዘመናዊው ሳይንስ ማወቅ የቻለው ጥቂት ነገር ብቻ ነው። በዚህ ዘመን ህይወት ያለው ነገር ለመፈጠሩ የተገኙ መረጃዎች አነስተኛ ቢሆኑም በምዕራብ አውስትራሊያ 3.46 ቢሊዮን አመታት ያስቆጠረ ህዋስ ወይም ባክቴሪያ ተገኝቷል። ቅድመ ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው ይህ ዘመን የሚሸፍነው ከ 542 ሚሊዮን እስከ 251 ሚሊዮን አመታት በፊት ያለውን የመሬት እድሜ ነው። የተለያዩ የዓሳ ዝርያዎችን ጨምሮ ትላልቅ የእንሽላሊት ዘሮች ወይም ዳይኖሰሮች በዘመኑ መገባደጃ አካባቢ ተከስተዋል። መካከለኛው ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው ከ251 ሚሊዮን አመት እስከ 65.5 ሚሊዮን አመት በፊት ያለው ጊዜ በዚህ ዘመን የሚጠቃለል ነው። አሁን ያለንበት ዘመን ወይም በእንግሊዝኛው ከ65.5 ሚሊዮን አመታት በፊት ጀምሮ አሁን እስካለንበት ያለውን ጊዜ የሚሸፍነው ይህ ዘመን አብዛሃኛው የመሬት ለውጦች ተከናውነውበታል። የመሬት ከባቢ አየር የመሬት የከባቢ አየር በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ይዘቶች ነበሩት። በውስጡ የሚገኙት ህይወት ላላችው ነገሮች አስፈላጊ የሆኑ ነገርችም ( የኦዞን ንጣፍን ጨምሮ) በየጊዜው ተለዋውዋል።ከባቢ አየራችን በውስጡ 78 በመቶ ናይትሮጅን፣ 21 በመቶ ኦክስጅን፣ 0.93 በመቶ አርገን፣ 0.038 በመቶ ካርቦን ክልቶኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን (ጋዞችን) በውስጡ ይዟል። አሁን ያለው ሁኔታ መሬት ለተጨማሪ 1.5 ቢሊዮን አመታት ህይወት ያላቸው ነገሮች እንዲኖሩባት ያስችላል ተብሎ ይታመናል። ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶች የውጭ ማያያዣዎች |ዩ ኤስ ጂ ኤስ የጂኦማግኔቲዝም ፕሮግራም |በናሳ የመሬት ቅኝት |የአየር ንብረት ለውጥ የመሬትን ቅርፅ ለውጦታል - ናሳ |የመሬት ልዩ ልዩ ጠፈራዊ ምሥሎች መልክዐ ምድር ሥነ ፈለክ የመሬት ጥናት
17754
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%8B%8B%20%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5
የአድዋ ጦርነት
የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው። በ ኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቀኝ ግዛት ማስፋፋት ተኮላሸ። ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤ ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻለብቻ፤ የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው፤ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው ዓለም ተፈጥሮአዊ ግብር እና ሰብአዊ ክብር የታደሠው፤ በእውነትና በፍትህ ህልውናና ምልዓት ላይ የተሰካ ትልቅ ጥርስ የተነቀለው … በአድዋ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ስንሄድ 1066 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታላቁ ጦርነት የተደረገበትና ታላቁ ድል የተገኘበት ሥፍራ አድዋ ከተማና የከተማው ግድም ገመገሞች ይገኛሉ፡፡ በኢትዮጵያውያን አቡሻኽር () የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም፤ ወይም በአውሮጳውያን የዘመን አቆጣጠር ( (የካቲት) መጨረሻ እና (መጋቢት) መጀመሪያ ላይ 1896. ለጦርነቱ መነሻ የሆነው ውል የተፈፀመው በዚሁ ዘመን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 468 ኪሎ ሜትር ርቀት ግድም ከውጫሌ ከተማ ግርጌ ከአምባሰል ተራራ ሥር ወሎ ውስጥ ንጉሥ ይስማ እየተባለ በሚጠራ ሥፍራ ነው፡፡ ሸልዶ ተራራ ወይም (ሶሎዳ ተራራ)፤ ማርያም ሸዊቶ፤ አዲ ተቡን፤ ረቢ አርእየኒ (እግዚሃር አሳየኝ)… በመሠኘት የሚታወቁት እነዚህ ገመገሞችና ተራራማ ሥፍራዎች ዋነኞቹ የጦር ግንባሮች ናቸው፡፡ በመቶ ሺህ የሚሠላ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ከአንድ ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የአውሮጳ ቅኝ ገዢ ወራሪዎችን ድባቅ ከመታና ረግጦ ካስወጣ በኋላ ከምሽቱ አራት ሰዓት ግድም (የካቲት 23 ቀን) እንዳማርያም ላይ ተሰባስቦ በአንድ እግሩ ቆሞ ቀኙን (ድሉን) ለሰጠው አምላክ ምሥጋና አቅርቧል፡፡ አባት ሆይ፤ ንቀውን የመጡ የአገራችንን ድንበርና ልዕልና የደፈሩ የአውሮጳ ኮሎኒያሊስት ወራሪዎችን እንድናሸንፍ (ድል እንድናደርግ) ስለረዳኸን እናመሰግንሃለን ... ሃያ ዘጠኝ ሺህ ፈረሰኞችን ጨምሮ ከመቶ ሺህ እስከ መቶ ሃያ ሺህ የሚገመት አንድ ሺህ ኪሎ ሜትር በባዶ እግሩ የተጓዘ የኢትዮጵያ የገበሬ ሠራዊት በወታደራዊ አካዳሚ የሠለጠነውን የአውሮጳ ወራሪ ጦር የካቲት 23 ማለዳ አሥራ አንድ ሰዓት ግድም ገጥሞ ከረፋዱ አራት ሰዓት ላይ ማሸነፉን አረጋግጧል ይለናል የታሪክ ተመራማሪው ጆርጅ በርክሌይ የአድዋ ጦርነትና ዳግማዊ አፄ ምኒሊክ በተሰኘና ዳኘው ኃይለሥላሴ ወደ አማርኛ በተረጐሙት መጽሐፉ ላይ፡፡ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ፈረሱ ላይ ሆኖ የጋሻውን እምብርት መሬት ላይ እያጠቀሰ ጐራዴውን አየር ውስጥ እየቀዘፈ ባበደ መንፈስ (በተቆጣና በቆረጠ መንፈሥ) በጀግንነት ተዋግቷል፡፡ ጦርነቱ በተጀመረ ከአምስት ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሃምሣ ስድስቱም የኢጣሊያ መድፎች ሙሉ ለሙሉ ተማርከዋል፤ የቅኝ ገዢውን ወራሪ ሠራዊት ከመሩት ጀኔራሎች ጄኔራል አልቤርቶኒ ሲማረክ የሠራዊቱ ዋና አዛዥ ጄኔራል ባራቴሪ ከጥቂት አጃቢዎቹና በሽንፈት ከተበታተኑ የኢጣሊያ ወታደሮች ጋር ሸሽቷል፡፡ በዚህ ድብልቅልቅ ያለ ውጊያ ከሃምሣ ስድስቱ የኢጣሊያ መድፎች በተጨማሪ ብዙ ሺህ ቀላልና ከባድ መትረየሶች እንዲሁም የነፍስ ወከፍ ጠመንጃዎች በአሥር ሺሆችና በመቶ ሺዎች ከሚቆጠሩ መሰል ጥይቶቻቸው ጋር ተማርከዋል፡፡ በአጠቃላይ ምርኮው ወደ አዲስ አበባ የተጓጓዘው በአምስት መቶ አጋሰሶች ተጭኖ ነው፡፡ በማግስቱ የካቲት 24 ቀን 1888 ዓ.ም ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ የኢጣሊያ ምርኮኞች በምኒሊክ ድንኳን ፊት ሲያልፉ የኢትዮጵያ ጀግና የገበሬ ሠራዊት እየፎከረ እየሸለለ አሳልፉዋቸዋል፡፡ ጄኔራል አልቤርቶኒ በምርኮኛነት ኢትዮጵያ ውስጥ ቆይቶ አገሩ ከተመለሰ በኋላ በፃፈው መጽሐፍ ላይ ከሚፎክሩት ጥቁር የነፃነት ተዋጊዎች መሃከል አንዱ እንደ እኛው ነጭ አውሮጳዊ ነው ብሎአል፡፡ ይህ ሰው ከፈረንሣይ አገር ወደ ኢትዮጵያ ለጦር መሣሪያ ጥገና የመጣ ካፒቴን ኦርዲናንስ ሲሆን፤ አሁን ጊዜው የጦርነት ስለሆነ ወደ አገርህ ተመለስ ቢባል ቢሠራ አሻፈረኝ ብሎ ከእኛ ጋር አድዋ ድረስ የዘመተ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ላይ ከተዋጋችባቸው የጦር መሣሪያዎች ሠማንያ ሺህ የሚሆኑት አሮጌ ጠመንጃዎች የተገዙት ከፈረንሳይ አገር በምሥጢር ነው፡፡ ጠመንጃዎቹን ገዝተው ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት ለመጀመሪያ ጊዜ መኪና ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት በሥጋ በደምና በትውልድ አርመናዊ በነፍስና በመንፈስ በዜግነትና በልብ ፍቅር ኢትዮጵያዊ የሆኑት የኢትዮጵያ የልብ ወዳጅ ሰርኪስ ቴሪዝያን ናቸው፡፡ አሁን በመዲናችን የሚገኘው የአርሾ ላቦራቶሪ ባለቤትና በዓለም ላይ ኢትዮጵያን የመሰለ ውብ አገር የለም ያሉኝ ዶክተር አርሻቪር ቴሪዝያን ኢትዮጵያ ውስጥ አርመናዊ ትውልድ ኖሮት ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌለው (ኢትዮጵያዊ ያልሆነ) አርመን ያለመኖሩን ያጫወቱኝ ከአሥራ አምስት ዓመታት በፊት ነው፡፡ የሠማንያ ሺህ ጠመንጃዎቹን አገዛዝ ሁናቴ የሚያውቁት ደግሞ ከአርሾ ቀደም የሚሉትና ከአሥራ ስድስት ዓመታት በፊት ለሪፖርተር ጋዜጣ ይሄንኑ በአንደበታቸው የገለፁት አቬዲስ ቴሪዝያን ናቸው፡፡ ሠርኪስ ቴሪዝያን ጠመንጃዎቹን ከገዙ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት በጅቡቲ በኩል ነፋስ ባህሩን ሲያነሳና እንደ ግድግዳ ሲያቆም በዚያ ተፈጥሮአዊ ክንውን በመጠቀም ደብቀውና ሸሽገው ነው፡፡ የአድዋ ድል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረው በሠባተኛ ዓመቱ በ1895 ዓ.ም (እ.ኤ.አ በ1903) ከአንድ መቶ ዘጠኝ ዓመታት በፊት አሁን ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ያለበት ሥፍራ ምኒሊክ አደባባይ ነው፡፡ በክብረ በዓሉ (በድል በዓሉ) ላይ ዲፕሎማቶችና የውጪ አገር መንግሥታት ተወካዮች አርበኞች የመንግስት ባለሥልጣኖች ብዙ ሺህ ፈረሰኞችና ሥፍር ቁጥር (ወፈ ሠማይ የሆኑ) ኢትዮጵያውያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ መገኘታቸውን፤ ከፈረሰኞቹ ብዛት የተነሳ ፀሐይ በአቧራ እስከመጋረድ መድረሷን ጳውሎስ ኞኞ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ጦርነት በተሰኘ መጽሐፉ ላይ ጽፎአል፡፡ እንዲሁም ተክለፃዲቅ መኩሪያን የመሳሰሉ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ተመራማሪዎችና የውጪ አገር ዜግነት ያላቸው ፀሐፍትና ተመራማሪዎች በተለያዩ መፃሕፍቶቻቸው ይሄንን አሣምረው ጽፈውታል፡፡ ታላቁ የጥቁር ህዝቦች ድል (የአድዋ ድል) በመላው ዓለም ፖለቲካ ላይ ከፍተኛና ዋነኛ ለውጦች አምጥቶአል፡፡ የእንግሊዝ ጋዜጦች በአድዋ ድል ማግስት የዓለም ታሪክ ተገለበጠ ታላቅ የትውልድ ኃይል በአፍሪቃ ተቀሰቀሰ … ብለው ፃፉ፡፡ በኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ፡- ዘመናዊት ኢትዮጵያን የፈጠረ የተባሉት ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ በሌሉበት (እርሳቸው በአካል ባልተገኙበት የነፃነት ተጋድሎ መሪዎች ጉባኤ) የአፍሪቃና የመላው ዓለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ መሪ ተደርገው ተመረጡ፡፡ ጦርነቱ ከመደረጉ በፊት እ.ኤ.አ በ1880ዎቹ መጀመሪያ ጀርመን አገር በርሊን ከተማ ላይ በተደረገው የአውሮጳ ቅኝ ገዢ (ኮሎኒያሊስት) መንግስታት ሥልጣናትና ልሂቃን የጦር ጄኔራሎችና ሊቃውንት ስብሰባ ላይ ጥቁር ትልቅ ትል ነው ቅንቡርስ ነው እንጂ ነፍስ ያለው ሰው አይደለም ብለው የነበሩ አፈሩ፤ እውነትና ፍትህ ኢትዮጵያና አፍሪቃ ከበሩ፡፡ ከሲግመንድ ፍሮይድ የሳይኮ አናላይሲስ ጥናትና ምርምር በፊት፡- ጥቁር ህዝብ ትልቅ ትል ላይሆን ነፍስ ያለው ሰው ከሰውም ሰው ጀግና መሆኑን በተጨባጭ ያስመሰከረ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ነው፡፡ ከፈረንጅ የአውሮጳ መንግሥታት ሩሲያና ፈረንሳይ የአድዋን ድል ከልብ ደገፉ፡፡ ጀኔራል ባራቴሪ በአገሩ በኢጣሊያ ጦር ፍርድ ቤት ቀርቦ ማዕረጉ ተገፈፈ፡፡ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲኞር ክሪስፒ በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ፡፡ የኢጣሊያዊው ንጉሥ አማኑኤል ኡምቤርቶ የልደት ቀን የሀዘን ቀን እንዲሆን ተወሰነ፡፡ ሮማ (ሮም)ን ፍሎሬንስን ሚላኖ (ሚላን)ን ቬነስን…የመሳሰሉ የኢጣሊያ ከተሞች ምኒሊክ ለዘላለም ይኑር በሚሉ የተቆጡ አውሮጳውያን ትዕይንተ ህዝብ አድራጊዎች ተጥለቀለቁ፡፡ ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ወቅት በዋናው የጦር ግንባር ገጥማ በፍልሚያ ድል ማድረግ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ በአራት መስክ ሠለጠነች በምትባለው አውሮጳዊት አገር ኢጣሊያ ላይ ድል ተቀዳጅታለች፡፡ ይኸውም፡- በጦርነት እና በወታደራዊ መረጃ ()፤ በዲፕሎማሲና በፖለቲካ ጥበብ ነው፡፡ በፖለቲካ ጥበብ በኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ብልጣብልጥ የመንግሥት ሥልጣን ላይ ድል የተቀዳጀችው ገና ጦርነቱ ሳይጀመር ለጦርነቱ መጀመር መነሻ የሆነው የውጫሌ ውል በተደረገበት ሥፍራ ነው፡፡ የውጫሌ ውል አንቀጽ አሥራ ሰባት የጣሊያንኛው፡- ኢትዮጵያ ከአውሮጳ መንግሥታት ጋር ማድረግ የምትፈልገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት በኩል ማድረግ አለባት ሲል፤ አማርኛው ደግሞ ኢትዮጵያ ከአውሮጳ መንግሥታት ጋር ማድረግ የምትፈልገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግሥት በኩል ማድረግ ትችላለች ይላል፡፡ የአማርኛው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ልዕልና ያከብራል፤ የጣሊያንኛው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ልዕልና መድፈር ብቻ ሳይሆን ብሔራዊ ክብሯንና ጥቅሟን ይነካል፡፡ ይሄን የተገነዘቡት የኢትዮጵያ መሪዎች የውሉ አንቀጽ አሥራ ሰባት የጣሊያንኛ ትርጓሜ የኢትዮጵያን ክብርና ጥቅም በማይነካና ሉአላዊነቷን በሚያከብር መልኩ እንዲስተካከል በተደጋጋሚ ወተወቱ፡፡ መወትወቱ ውጤት ሳያመጣ ቢቀር፤ ምኒሊክ፡- መዘግየት አደገኛ ነው ጣይቱ አሉ፤ ስለዚህ ጉዞ ወደ ወሳኙ ጦርነት (ማድረግ) የግድ ነበር፡፡ የኢትዮጵያን አገራዊ ክብርና ጥቅም ህልውናና ልዕልና ሲሆን ሲሆን በውድ ካልሆነ ደግሞ ሳይወድ በግድ ማስከበርና ማስጠበቅ የአንድ አገር መንግሥት ዋነኛ ግዴታና ኃላፊነት ነው፡፡ ስለዚህ አባቶቻችን (የጥንት ወላጆቻችን) ውትወታቸው አልሰማ ቢል ጦር እንግጠም አሉ፡፡ ይሄ የፖለቲካ ጥበብ ብልጫ ወይም ድል ነው፡፡ በወታደራዊ መረጃ () ብልጫ የኢንቲጮ ተወላጅ በሆኑት ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት አማካይነት ኢትዮጵያ ሠለጠነ የተባለውን የአውሮጳ ኃይል አሸንፋ ጣሊያኖች ባልፈለጉት ቦታና ባልመረጡት ጊዜ ወደ ጦርነት እንዲገቡ አድርጋለች፡፡ በወታደራዊ ሣይንስ () አገባብ ለጦርነት የተንቀሳቀሰ አንድ ሠራዊት ወዲያውኑ ወደ ጦር ግንባር መግባት አለበት፡- ይሄ አንድ ነጥብ ነው፡፡ ሌላው ነጥብ አንድ ለግዳጅ የተንቀሣቀሠ ሠራዊት ለመሰናዶም ሆነ ለመከላከል ውጊያ በአንድ የመከላከያ ወረዳ ከሠፈረ በዚያ መከላከያ ወረዳ ከስድስት ወራት በላይ መቆየት የለበትም፡፡ በአንድ ቦታ ላይ ከስድስት ወራት በላይ ከቆየ ሊደርስ የሚችል የወታደራዊ ሥነልቦና () ጉዳት አለ፡፡ የመሸገበትን የመከላከያ ወረዳ እየተለመማመደ ሲሄድ ስለሚዘናጋና የውጊያ ስሜቱ እየቀነሰ (እየቀዘቀዘ) ስለሚመጣ ጉዳት አለው፡፡ ከሎጂስቲክ አኳያ የውጊያ ዝግጁነቱም አደጋ ላይ ስለሚወድቅ (በሌላ አነጋገር ስንቅ እየጨረሰ ስለሚሄድ) በነዚህ ምክንያቶች በአፋጣኝ ወደ ጦርነት መግባት ለሠራዊቱ ድል አድራጊነት ትልቅ ጥቅም አለው፡፡ የኢትዮጵያ በሠላም ጊዜ ገበሬ በጦርነት ጊዜ ጀግና ተዋጊ እንጂ ዘመናዊ ወታደራዊ መሠረት ያለው ባልነበራት በዚያ ዘመን ለአንድ መቶ ሃያ ሺህ ሠራዊት የሎጂስቲክ አገልግሎት እየሰጡ ለረጅም ጊዜ መቆየት አስቸጋሪ ነው፡፡ ስለዚህ የጀግንነት ግለት ሳይበርድ የሎጂስቲክ (ስንቅ ትጥቅ መድሃኒት) አቅም ሳይዳከም በፍጥነት ጦር መግጠም እጅግ አስፈላጊ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ሠራዊት ጦርነቱን ፈጥኖ ለመግጠም ጣሊያኖች ወደ አድዋ መምጣት አለባቸው፤ ወይም ደግሞ የእኛ ሠራዊት ጣሊያኖች ወደመሸጉበት የኤርትራ ከፍተኛ ቦታዎች መሄድ አለበት፡፡ ከነዚህ ሁለት ሁኔታዎች የአንደኛው መሆን የግድ ነበር፡፡ ወደ ጣሊያኖች መሄድ ከፖለቲካ ሁኔታዎች ባሻገር ከወታደራዊ ሳይንስ አንፃር የሚመረጥ አይደለም፡፡ በምሽግ ውስጥ ሆኖ የሚከላከል ሠራዊትና ከምሽግ ወጥቶ የሚያጠቃ ሠራዊት መስዋዕትነት የመክፈል ዕድሉ እኩል አይደለም፤ ለሚከላከል አንድ ወታደር ሶስት የሚያጠቃ ወታደር ነው የሚያስፈልገው፡፡ ስለዚህ ጣሊያኖች ወደ አድዋ እንዲመጡ ማድረግ የግድ ሆነና የአድዋ ድል ቁልፍ የምላቸው የአርባ ዓመቱ ጐልማሣ ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት ተጠሩና ለአንድ ታላቅ አገራዊ ኃላፊነት እንዲሠናዱ ተደረገ፡፡ ይሄ ሁሉ በምሥጢር ነው የተከወነው፡፡ በሚቀጥሉት ቀናት አውአሎም ለኢጣሊያ ኮሎኒያሊስት ወራሪዎች ከሚሠልሉ የአገር ተወላጆች (ፌርማቶሪዎች) ጋር ወደ ባራቴሪ ተላኩ፡፡ ከመሄዳቸው በፊት ስንቅ ማለቁና ተስቦ በሽታ በሠራዊቱ ውስጥ መግባቱ ፌርማቶሪዎች ባሉበት ተለፈፈ፡፡ አውአሎምና ፌርማቶሪዎቹ ወደ ኤርትራ ዘልቀው ለጄነራል ባራቴሪ ይሄንኑ ነገሩት፡፡ ባራቴሪ ጊዜው አሁን ነው አለና የካቲት 22 አመሻሽ ላይ በአውአሎም መሪነት ሠራዊቱን ይዞ ወደ አድዋ ተመመ፡፡ የካቲት 21 እንዳይነሣ ዝናብ ስለያዘው እንጂ ታላቁ ጦርነት የካቲት 22 ሊደረግ ይችል ነበር፡፡ ስለዚህ ጄነራል ባራቴሪ በዝናብ በመያዙ ምክንያት ዘመቻውን በማግሥቱ አደረገና የካቲት 22 ቀን 1888 ዓ.ም ሌሊቱን ሙሉ ሲጓዝ አድሮ ሊነጋ ሲል የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም አድዋ ጦር ግንባር ደረሠ፡፡ አውአሎም ከፊት ለፊታቸው የጀግናው የቱርክ ፓሻ የአፍሪቃ ጀኔራል አሉላ አባነጋ የገበሬ ሠራዊት ምሽግ እንደታያቸው መሮጥ ጀመሩ፡፡ ባራቴሪ፡- አውአሎም አውአሎም ብሎ ተጣራ፡፡ እስሀ ዝዋአልካዮ አያውለና ብለውት ዘለው አሉላ ምሽግ ውስጥ ገቡ፡፡ ዛሬ አንተን አያድርገኝ ማለታቸው ነው በአማርኛ፡- እስሀ ዝዋአልካዮ አያውለና፡፡ ከጥቂት ደቂቆች በኋላ ምድር ቁና የሆነችበት ድብልቅልቅ ያለው ጦርነት ተጀመረ፡፡ የኢትዮጵያ ጀግና የገበሬ ሠራዊት ከጠዋቱ አራት ሠዓት ግድም ታላቁን የአድዋ ድል መቀዳጀቱን አረጋገጠ ፡፡ ብዙ ሺህ የኢጣሊያ ወታደሮች በጦር ሜዳ ተገደሉ፡፡ ብዙ ሺዎች ደግሞ ቁስለኛና ምርኮ ሆኑ፡፡ የተቀረውንና ድል ተመትቶ የተበታተነውን የኢጣሊያ ወታደር እያሣደደና እያባረረ አፍሪቃዊው ኃይል ፈጀው ብሎ ፅፎአል ጆርጅ በርክሌይ፡፡ ከሚሸሹት መሃከል አንዱ የአውሮጳዊው ወራሪ ሠራዊት ዋና አዛዥ ጄኔራል ባራቴሪ ነው፡፡ ይሄ (በአውአሎም ብስለትና ሥልጡንነት መስዋዕትነትና ኢትዮጵያዊ ፍቅር የተገኘው) ሰለጠነ በሚባለው የአውሮጳ ኃይል ላይ አልሰለጠነም በሚባለው አፍሪቃዊ ኃይል የተጨበጠ ትልቅ የወታደራዊ መረጃ () ብልጫ ወይም ድል ነው፡፡ በወታደራዊ ሣይንስ ደግሞ ወታደራዊ መረጃ ለወታደራዊ ግጃጅ አፈፃፀም ዋነኛና ወሣኝ ጠቀሜታ አለው፡፡ በዚህች ዓለም ላይ ከተደረጉ አብዛኞቹ ጦርነቶች ድል ያደረጉት የወታደራዊ መረጃ ብልጫ የነበራቸውና ፍትህና እውነትን ፖለቲካዊ መሠረት ያደረጉት ናቸው፡፡ እኛ ሁለቱንም ነበረን፤ ዓላማችን የአገራችንን ጥቅምና ክብር ህልውናና ልዕልና ማስከበር ነፃነታችንን ማስጠበቅ ሲሆን፡- ይህም የፍትህና የእውነት ነፍሥ ነው፡፡ በአገር ወዳዱ ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት አማካይነት ደግሞ በአውሮጳ ላይ የወታደራዊ መረጃ ብልጫን ተቀዳጀን፡፡ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን ታሪኳ ከውጪ ወራሪዎች ጋር ባደረገቻቸው ጦርነቶች ሁሉ፡- እውነትና ፍትህን መሠረት አድርጋለች፡፡ የዲፕሎማሲያዊ ድሉን የተቀዳጀችው ኢትዮጵያ፡- አውሮጳ ውስጥ ባስቀመጠቻቸው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወላጅ አባት ራስ መኮንንና ግራዝማች ዮሴፍ በተሰኙ ዲፕሎማቶቿ አማካይነት ነው፡፡ ጣሊያኖች ኢትዮጵያውያን ያልሰለጠኑ በመሆናቸው በምርኮኞች ላይ ሠብአዊነት የጐደለው ድርጊት ይፈፅማሉ ብለው ያስወራሉ፡፡ ግራዝማች ዮሴፍ በተለያዩ ቋንቋዎች እየፃፈ ለአውሮጳ ጋዜጦች ይሄን ያስተባብላሉ፡፡ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ደግሞ ኢትዮጵያ ልክ ዲፕሎማቶቿ እንዳሉት ምርኮኞችን ግብር አብልታ አካላቸዉም ምቾታቸውም ሳይጓደል ወደ አገራቸው ሰደደች፡፡ በዚህም ዲፕሎማሲያዊ ሥልጣኔዋን ለመላው አውሮጳ እና ለመላው ዓለም በተጨባጭ አሳየች፡፡ ከመቶ ዓመታት በላይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላት ብቸኛ አፍሪቃዊት አገር፡- ኢትዮጵያ ነች፡፡ የአብዛኞቹ የአፍሪቃ አገሮች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ረጅም ዕድሜ ከስድሣ ዓመት አይዘልም፡፡ ኢትዮጵያ፡- ከኢጣሊያና ከፈረንሣይ ከአሜሪካ () እና ከእንግሊዝ ከሩሢያና ከጀርመን (ከስድስት አገራት) ጋር ከመቶ ዓመታት ለሚበልጥ ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን አዳብራ እና አፅንታ ቆይታለች፡፡ በአድዋ ድል፡- ዋነኛው ድል በጦር ግንባር ፍልሚያ የተገኘው ድል ነው፤ ታላቁ የአድዋ ድል፡፡ የአድዋ ጦርነት(የጥቁሮች የነፃነት ተምሳሌት) የተደረገው በሁዳዴ ፆም ውስጥ ነው፡፡ ከዚያ በፊት በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት የተደረገው የመቅደላ ጦርነትም በሁዳዴ ፆም ውስጥ ነው የተካሄደው፡፡ በአድዋ ጦርነት ፆምና ውጊያ አብሮ ስለማይሄድ ግብፃዊውን ጳጳስ ሠራዊቱን ይፍቱትና እንደ ልቡ ይዋጋ ቢባሉም ባለመፍታታቸው ከኢትዮጵያ የገበሬ ሠራዊት ጿሚ የሆነው እየፆመ ለመዋጋት ተገዶአል፡፡ በመቅደላ ውጊያ ዓፄ ቴዎድሮስ [ካሣ ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ (አባ ታጠቅ ካሣ) (መዩሣው ካሣ) (ወሬሣው ካሣ)] ሊወጋቸው ለመጣው እንግሊዛዊው ጄኔራል ናፒዬርና ሠራዊቱ ፆምህን ፈትተህ ከእኔ ጋር ውጊያ ግጠም ብለው አንድ ሺህ በጐች ልከውለታል፡፡ ከአድዋ ጦርነት በፊት ባሉት ጥቂት ወራትና ሣምንታት መቀሌና አምባላጌ ላይ የተደረጉ ጦርነቶች አሉ፡፡ የመቀሌን ከተማ በኢጣሊያዊው ኮሎኔል ጋሊያኖ ከሚመራው አውሮጳዊ ሠራዊት ለማስለቀቅ መስዋዕትነቱ የበዛ በመሆኑ፡- መቀሌ የተለቀቀችው በፈረንጆች ሚሊኒየም ) የሚሊኒየሙ ምርጥ ሠብዕና ብሎ ከአህጉር አፍሪቃ ባጫቸው ከጐንደር ቤተሠብ በሚወለዱት እቴጌ ጣይቱ ብጡል ሥልጡን ወታደራዊ መላ ነው፡፡ ዝርዝሩን እዚህ አላወሣውም እንጂ መቀሌ በጣይቱ ልዩ ወታደራዊ ብቃት መያዝዋን መግለፅ ይጠቅማል፡፡ በኋላ ላይ ኮሎኔል ጋሊያኖ በአድዋ ጦርነት ተማርኮ፡- የምንሊክን ፊት ከማይ ግደሉኝ ብሎአል፡፡ በአምባላጌው ጦርነት ሊቀ መኳስ አባተ መድፍ ተኩሠው በጣሊያን መድፍ አፍ ውስጥ እስከ መክተት የዘለቀ አነጣጣሪነታቸውን አሣይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሥልጣናት፡- ማዕከል ወሎ ውጫሌ በነበረበት ሁናቴ፤ ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ (አባ ዳኘው) ለህዝባቸው የክተት ጥሪ ካደረጉ በኋላ ከዳር እስከ ዳር የተንቀሣቀሠው የተቆጣ ኢትዮጵያዊ ሠራዊት ሢተም፤ ሲገባኝ ከሠሜን ኢትዮጵያ ከጐንደር ከጐጃም ከወሎና ከትግራይ … የተንቀሳቀሰው አትንኩኝ ያለ ኢትዮጵያዊ ጀግና ከሚተምመው ሠራዊት የተገናኘው በትውልድ አቅራቢያው ሆኖ ነው፡፡ መጓጓዣ በሌለበት ዘመን የሠሜኑን የኢትዮጵያ ጀግና የገበሬ ሠራዊት ወደ ሰሜን ለማዝመት ሲባል በመሀል አገር ማሰባሰብ የሚያስፈልግበት ሁኔታ አልነበረም፡፡ ታላቅ ድል።
22831
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%AE
ቀበሮ
ቀበሮ ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ሌሎች እውነታዎች ቀበሮዎች ብዙውን ጊዜ ነጠላ ናቸው ፡፡ ይህ ማለት በሕይወት ዘመናቸው አንድ የትዳር ጓደኛ ብቻ አላቸው ማለት ነው ፡፡ እንዲሁም በኩሬዎቻቸው ለመርዳት ናኖኒዎችን ይጠቀማሉ ፡፡ ኑናኒዎች የዘር ፍጥረታት ያልሆኑ ሴት ቀበሮዎች ናቸው ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ፣ ​​አንድ ወንድ ቀበሮ በርካታ የሴት ጓደኞች ይኖሩታል ፡፡ አንድ ወንድ ወንድና አንዲት ሴት ያሏት ሴት በጋራ በአንድ ዋሻ ውስጥ እንደሚኖሩ ይታወቃል ፡፡ ቀበሮዎች ልክ እንደ ሰዎች አንዳቸው የሌላውን ድምፅ መለየት ይችላሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮው ለመግባባት የሚጠቀሙባቸው 28 የተለያዩ ድም ች አሉት ፡፡ እነዚህ ድምች ማሰራጫዎችን ፣ ቡሽዎችን እና ጩኸቶችን ያካትታሉ ፡፡ የቀይ ቀበሮ ትንሽ ቀጭኔ አካል ወደ 30 ሚ.ሜ. ከ 1500 ዎቹ ዓመታት ጀምሮ ቀበሮ አደን በእንግሊዝ ውስጥ ተወዳጅ የመዝናኛ ስፖርት ነበር ፡፡ ቀበሮዎችን ያለ ውሾች እርዳታ ቀበሮዎችን ማደን አሁንም በዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካን ጨምሮ በሌሎች በርካታ ሀገሮች ውስጥ አሁንም ይሠራል ፡፡ በአፈ ታሪክ ውስጥ ቀበሮዎች አንዳንድ ጊዜ አስማታዊ ፍጥረታት በመሆናቸው ይገለጣሉ ፡፡ በዱር ውስጥ ቀበሮዎች ግልገሎች በንስር ላይ ይወድቃሉ ፡፡ ኮ ፣ ግራጫ ተኩላዎች ፣ ድቦች እና የተራራ አንበሶች ሁሉ ለአዋቂ ቀበሮዎች አዳኞች ናቸው ፡፡ ቀበሮዎች ጥሩ የመስማት ችሎታ አላቸው ፡፡ ዝቅተኛ-ድግግሞሽ ድም ችን እና ከመሬት በታች ሲቆፍሩ ይሰማራሉ ፡፡ የእንስሳው ሳይንሳዊ ጸባይ ቀበሮ ማለት በውሻ አስተኔ () ውስጥ የተገኙ በ5 ወገኖች ናቸው። ዕውነተኛ ቀበሮ - 12 ዝርያዎች፣ በመላ አለም ይገኛሉ ቀይ ቀበሮ የደቡብ አሜሪካ ቀበሮ - 6 ዝርያዎች (ደቡብ አሜሪካ) ግራጫ ቀበሮ፣ የደሴት ቀበሮ፣ የኮዙመል ቀበሮ (አሜሪካዎች) ሠርጠን በል ቀበሮ (ከደቡብ አሜሪካ) የሌት-ወፍ ጆሮ ያለው ቀበሮ (ኢትዮጵያና አፍሪካ) እንዲሁም የውሻ ወገን ውስጥ 2 ሌሎች ዝርዮች «ቀበሮ» ተብለዋል፤ እነርሱም ወርቃማ ቀበሮና ጥቁር ጀርባ ቀበሮ ናቸው። ቀይ ተኩላ ደግሞ አንዳንዴ «ቀይ ቀበሮ» ቢባልም፣ እሱም የውሻ ወገን አባል ነው። ከዚህም ጭምር በሕንድ ውቅያኖስ አገራት ዙሪያ «በራሪ ቀበሮች» የተባሉት የሌት ወፍ አይነቶች አሉ። ቀበሮዎች ከአንታርክቲካ በስተቀር በሁሉም አህጉራት ላይ የሚኖሩ ሲሆን በከተሞች ፣ በከተሞች እና በገጠር ቅንጅቶች ውስጥ እድገት ያደርጋሉ ፡፡ ግን በዙሪያችን ቢኖሩም ፣ እነሱ ትንሽ ምስጢሮች ናቸው ፡፡ ስለዚህ ተፈጥሮአዊ እንስሳ ተጨማሪ እዚህ አለ። 1. ፎክስዎች መፍትሔ ናቸው ፡፡ ቀበሮዎች የካናዳ ቤተሰብ አካል ናቸው ፣ ይህም ማለት ተኩላዎች ፣ ተኩላዎች እና ውሾች ጋር የተዛመዱ ናቸው ፡፡ እነሱ መካከለኛ መጠን ያላቸው ፣ ከ 7 እስከ 15 ፓውንድ ፣ ባለቀለም ፊቶች ፣ አንጥረኛ ክፈፎች ፣ እና ጭራ ያላቸው ጅራት አላቸው ፡፡ ግን ከዘመዶቻቸው በተቃራኒ ቀበሮዎች የታሸጉ እንስሳት አይደሉም ፡፡ ልጆቻቸውን ሲያሳድጉ “የቀበሮዎች እርሾ” ወይም “የቀበሮዎች አናት” በሚባሉ ትናንሽ ቤተሰቦች ውስጥ በድብቅ መሬት ውስጥ ይኖራሉ ፡፡ ያለበለዚያ እነሱ ብቻቸውን ያድራሉ እና ይተኛሉ ፡፡ 2. በካትስ ውስጥ ብዙ ይወዳሉ። ልክ እንደ ድመት ቀበሮው ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ በጣም ንቁ ነው ፡፡ በእርግጥ ፣ በደማቅ ብርሃን እንዲያዩ የሚያስችላቸው በአቀባዊ ተኮር የሆኑ ተማሪዎች አሉት። ሌላው ቀርቶ ድመቷን በተመሳሳይ መንገድ በማደን እና በማጣመም በተመሳሳይ መንገድ ለድመቶች ያደባል ፡፡ እና ያ ተመሳሳይነት የመጀመሪያ ብቻ ነው። እንደ ድመቷ ቀበሮ ቀበሮዎች በሹክሹክታ ሹክሹክታ እና በአፉ ላይ አከርካሪ አላቸው ፡፡ በእግሮቹ ላይ ይራመዳል ፣ ይህም ውበት ላለው ፣ ድመ-መሰል መሰኪያ ነው። ቀበሮዎች ዛፎችን መውጣት የሚችሉት የውሻ ቤተሰብ ብቸኛ አባል ናቸው - ግራጫ ቀበሮዎች ቀጥ ያሉ ዛፎችን በፍጥነት እንዲወጡ እና እንዲወርዱ የሚያስችላቸው ጥፍሮች አሏቸው ፡፡ አንዳንድ ቀበሮዎች ልክ እንደ ድመቶች በዛፎች ውስጥ ይተኛሉ ፡፡ 3. ቀይ የሬድ ወረቀት እጅግ በጣም ብዙ ፎክስ ነው ፡፡ ከመልክአ ምድራዊ አቀማመጥ አንጻር ቀይ ቀበሮ በቅደም ተከተል ካርኒራ ውስጥ ከ 280 በላይ የእንስሳቱ ሰፋ ያለ ክልል አለው ፡፡ ተፈጥሯዊ መኖሪያው የእሳተ ገሞራ እና ከእንጨት መሬት ጋር የተቀላቀለ የመሬት ገጽታ ቢሆንም ፣ ተለዋዋጭ የሆነው አመጋገቧ ከብዙ አከባቢዎች ጋር ለመላመድ ያስችለዋል። በዚህ ምክንያት ፣ ክልሉ ሰሜናዊ ንፍቀ ክበብ ነው ፣ ከአርክቲክ ክልል እስከ ሰሜን አፍሪካ እስከ መካከለኛው አሜሪካ እስከ የአሲቲክ ተራራዎች ፡፡ እንደ ወረራ ወራሪ ዝርያ ተደርጎ የሚቆጠርበት አውስትራሊያ ውስጥም ነው። 4. ፎክስዎች የምድርን የመድኃኒት መስክ ይጠቀማሉ ፡፡ እንደ መመሪያው ሚሳይል ቀበሮ የምድርን መግነጢሳዊ መስክ ያደንቃል ፡፡ እንደ አእዋፍ ፣ ሻርኮች እና ራትሊዎች ያሉ ሌሎች እንስሳት ይህ “መግነጢሳዊ ስሜት” አላቸው ፣ ግን ቀበሮ እንስሳትን ለመያዝ የሚጠቀምበት የመጀመሪያው ነው ፡፡ እንደ ኒው ሳይንቲስት ገለፃ ቀበሮ የምድር መግነጢሳዊ መስክ በዓይኖ ላይ እንደ “የደመና ቀለበት” በዐይኖ ላይ ወደ ጨለማ አቅጣጫ ሲሄድ ጨለማ ይሆናል ፡፡ የአደን እንስሳው ጥላ እና ድምፁ በመስመር ላይ በሚመሰረትበት ጊዜ ለማፍሰስ ጊዜው አሁን ነው። የቀበሮውን ቪዲዮ ይህንን በተግባር ይመልከቱ ፡፡ 5. እነሱ ጥሩ ወላጆች ናቸው። ቀበሮዎች በዓመት አንድ ጊዜ ይራባሉ ፡፡ የሸክላ ስብርባሪዎች ከአንድ እስከ 11 እንክብሎች (አማካይ አማካይ ስድስት ናቸው) ዓይነ ስውር ሆነው የተወለዱ እና ከተወለዱ እስከ ዘጠኝ ቀናት ድረስ ዓይኖቻቸውን የማይከፍቱ ናቸው ፡፡ በዚያን ጊዜ ውሻ (ተባዕት) ምግብ ያመጣላቸው በነበረ ጊዜ በጉድጓዱ ውስጥ ከቫይኪን (ሴት) ጋር ይቆያሉ ፡፡ ሰባት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ከወላጆቻቸው ጋር ይኖራሉ ፡፡ በእንግሊዝ ውስጥ አንድ ቀበሮ ፓይፕ ለሁለት ሳምንቶች በሽቦ ወጥመድ ውስጥ ቢያዝም እናቱ በየቀኑ ምግብ በማመላለሷ ምክንያት ቫይንዝስ የእነሱን ፍንዳታ ለመጠበቅ ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርጉ ይታወቃሉ ፡፡ 6. እጅግ በጣም አጭር የክብደት ክብደት ከ 3 እሰከ በታች። በመደበኛነት የአንድ የድመት መጠን ፣ የፎንክስ ቀበሮ ረጅም ጆሮዎች እና የሚያምር ኮፍያ አለው ፡፡ ከሚያስከትለው የሙቀት መጠን ለመጠበቅ በቀን ውስጥ በሚተኛበት በሰሃራ በረሃ ውስጥ ይኖራል። የጆሮዎቹ አደን እንስሳትን እንዲሰማ ብቻ ሳይሆን የአካል ሙቀትን ይሰጡታል ፣ ይህም ቀበሮውን ቀዝቀዝ ያደርገዋል ፡፡ ቀበሮዎቹ የበረዶ ሸሚዝ እንደሚለብሱ ሁሉ በሞቃት አሸዋ ላይ እንዲራመዱ መዳፎቹ በሸፍጥ ተሸፍነዋል ፡፡ 7. ፎክስ አጫዋች ናቸው ፡፡ ቀበሮዎች ተግባቢና የማወቅ ጉጉት እንዳላቸው ይታወቃል ፡፡ እንደ ድመቶች እና ውሾች እንደሚጫወቱ ከሌሎች እንስሳት ጋር በመሆን ይጫወታሉ ፡፡ ከጓሮዎች እና ከጎልፍ ኮርሶች የሚሰረቁ ኳሶችን ይወዳሉ። ቀበሮዎች የዱር እንስሳት ቢሆኑም ከሰዎች ጋር ያላቸው ግንኙነት ግን ወደ ኋላ ይመለሳል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2011 ተመራማሪዎች የአንድ ሰው እና የእንስሳቱ ቀበሮዎች አስከሬን ለማግኘት በዮርዳኖስ የ 1600 ዓመት ዕድሜ ባለው የመቃብር ስፍራ ውስጥ መቃብር ከፍተዋል ፡፡ ይህ የመጀመሪያው የሰው እና የቤት ውስጥ ውሻ አንድ ላይ ከመቀበሩ 4000 ዓመታት በፊት ነበር። 8. የፒተር ፎክስ መግዛት ይችላሉ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1960 ዎቹ ፣ ዲሚሪ የተባለ የሶቪዬት ዘረኛ ተወላጅ የሆነ ቀበሮ ከማግኘቱ በፊት በሺዎች የሚቆጠሩ ቀበሮዎችን ደመሰሰ ፡፡ በሰው ልጆች ላይ መቻቻል ከተማረው ዝማ ቀበሮ በተቃራኒ አንድ ቀበሮ ከተወለደ ሰው ጋር ይመሳሰላል። ዛሬ በ ኩባንያ መሠረት የቤት እንስሳ ቀበሮ በ 9000 ዶላር መግዛት ይችላሉ ፡፡ በአትክልቱ ውስጥ ለመቆፈር ፍላጎት ቢኖራቸውም የማወቅ ጉጉት ያላቸው እና ጣፋጭ እንደሆኑ ተደርገዋል ፡፡ 9. የስነፅሑፍ ሳጥኖች ድልድል እስከ -200 ድግሪ ሴንቲግሬድ አያደርጉም ፡፡ በክረምቱ ሰሜናዊ ዳርቻዎች ውስጥ የሚኖረው የአርክቲክ ቀበሮ ፣ በምድር ላይ ካሉ እንስሳት ሁሉ በተሻለ ሁኔታ ቅዝቃዛውን ማስተናገድ ይችላል። እስከ -70 ድግሪ ሴንቲግሬድ (-94 ድ.ግ. ድረስ) እንኳን አይቀዘቅዝም ፡፡ በተጨማሪም ነጭ ሽፋኑ በአዳኞች ላይ ያጠፋል ፡፡ ወቅቶቹ በሚለዋወጡበት ጊዜ ፣ ​​ሽፋኑ እንዲሁ ቡናማ ወይም ግራጫ ይለውጣል ፣ እናም ቀበሮው ከ ‹ታንዶ› ዓለቶች እና ቆሻሻዎች ጋር ሊጣመር ይችላል ፡፡ 10. የቁርጭምጭሚት አስቀያሚ / ግንኙነቶች ጥብቅ መሆንን ይቀጥላሉ ፡፡ ቀበሮ የዶሮ ኮኮን የመቁጠር ችሎታ ስላለው በ 16 ኛው ክፍለዘመን ቀበሮ አደን በብሪታንያ ውስጥ ታዋቂ እንቅስቃሴ ሆነ ፡፡ በ 19 ኛው ክፍለዘመን የላይኛው ክፍሎች ቀበሮዎችን አድነው ወደ መደበኛ ስፖርት ቀይረው ፈረሶችና ፈረሶች ላይ የተቀመጡ ሰዎች እስከሚገደል ድረስ ቀበሮውን ያሳድዳሉ ፡፡ ዛሬ ፣ ቀበሮ አደን ማገዶ መከልከል ይሁን በእንግሊዝ ውስጥ አወዛጋቢ ጉዳይ ነው ፡፡ በአሁኑ ጊዜ ከቀበሮዎች ጋር ቀበሮ ማደን አይፈቀድም ፡፡ ን በመጠቀም ይመለከቱታል። በ “በፒግስትዬ ውስጥ” ሪኢናርድስ የሚል ርዕስ የተሰጠው ሲሆን ፤ አካባቢ 1737; አንዲት ሴት እና እርሷ ከዘራች በአለባበሷ ውስጥ የአሳማ ጫጩቶችን እያባረሩ እያሳደዱት ነው ፡፡ ሃልተን ሥነ ጥበብ ፣ ግምታዊ ምስሎችን አግኝ ምሳሌዎች ከተለያዩ የእስያ ባህሎች የዘጠኝ ጅራት ቀበሮ ያጠቃልላል ፡፡ ከመካከለኛው ዘመን አውሮፓ የሬይንናር ተረቶች; ከአገሬው አሜሪካዊው ሌይ ስውር አታላይ ቀበሮ ፤ እና የአይስፕስ ‹ቀበሮና ጭብጥ› ፡፡ የፊንላንድ እምነት አንድ ቀበሮ የሰሜን መብራቶችን በበረዶው ውስጥ በመሮጥ ጅራቱ ወደ ሰማይ ይንሸራተታል የሚል እምነት ነበረው ፡፡ ከዚህ በመነሳት ‹ቀበሮ እሳቶች› የሚለውን ሐረግ እናገኛለን (ምንም እንኳን ‹ፋየርፎክስ› ቢሆንም ፣ እንደ ሞዚላ የበይነመረብ አሳሽ ፣ ቀይውን ፓንዳ ያመለክታል) ፡፡ 12. ለበሽታ የተሠሩ ጆሮዎች ለበጎ አድራጎት ዝርዝር ፡፡ የሌሊት ወፍ ቀበሮ በ 5 ኢንች ጆሮዎች ላይ ብቻ ሳይሆን እነዚያን ጆሮዎች ለሚጠቀምባቸው ነገሮችም እንዲሁ - ልክ እንደ ድብ ፣ ነፍሳትን ያዳምጣል ፡፡ በተለመደው ምሽት አንድ እንስሳ አደንቂ እንስሳ እስኪሰማ እስኪያዳምጥ ድረስ በአፍሪካ አዳኝ በኩል ይራመዳል ፡፡ ምንም እንኳን የሌሊት ወፍ ዝርያ ቀበሮ የተለያዩ ነፍሳትን እና እንሽላሎችን ቢመገብም ፣ አብዛኛው አመጋገቢው በቅደም ተከተል ነው ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ የሌሊት ወፍ ቀበሮ ብዙውን ጊዜ ቤቱን ከመውጣቱ በፊት ከነዋሪዎች ያጸዳል ፡፡ አንድ የብልጽግና ልዩ መግለጫ አሳይቷል። ቻርለስ ዳርዊን በባህር ጉዞ ላይ በነበረበት ወቅት በዛሬው ጊዜ ሳይታሰብ የዳርዊን ፎክስ ተብሎ የሚጠራ ቀበሮ ሰበሰበ ፡፡ ይህ ትንሽ ግራጫ ቀበሮ በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ላይ ወድቆ በአለም ሁለት ቦታዎች ብቻ ይገኛል ፡፡ አንድ ህዝብ በቺሊ በሚገኘው በቺሎ ደሴት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በቺሊ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ነው ፡፡ የቀበሮው ትልቁ አደጋዎች እንደ ረቢዎች ያሉ በሽታዎችን የሚሸከሙ ያልተነኩ የቤት ውስጥ ውሾች ናቸው ፡፡ 14. የ ‹› ጽሑፍ ምን ይላል? በጣም ብዙ ፣ በተግባር። ቀበሮዎች 40 የተለያዩ ድምፃችን ያሰማሉ ፣ ከእነዚህ ውስጥ አንዳንዶቹን ሊያዳም ቸው ይችላሉ ፡፡ በጣም የሚያስደንቀው ግን ጩኸቱ ሊሆን ይችላል። ይህ ታሪክ በመጀመሪያ የታተመው በ 2017 ነበር ፡፡ ቀይ ቀበሮ በዓለም ላይ በጣም የተለመደና የተስፋፋ ቀበሮ ዝርያ ነው ፡፡ ቀበሮዎች በእግራቸው ላይ ቀለል ያሉ አጥቢ አጥቢ እንስሳት ናቸው ፡፡ እነሱ ተኩላዎችን ፣ ተኩላዎችን እና ውሾችን ያካተቱ ሌሎች የካናዳ ቤተሰብ አባላት ብዙውን ጊዜ የተሳሳቱ ናቸው ፡፡ ረዣዥም ቀጫጭን እግሮቻቸው ፣ አንጸባራቂ ክፈፋቸው ፣ አፍንጫው እና በተሰነጠቀ ጅራታቸው ምክንያት ከዘመዶቻቸው ተለይተዋል ፡፡ እነዚህ እንስሳት በጣም ማህበራዊ እና ተለዋዋጭ ሕይወት ያላቸው ናቸው ፡፡ እነሱ በዓለም ዙሪያ ይገኛሉ - በሰሜን አሜሪካ ፣ በአውሮፓ ፣ በእስያ እና በሰሜን አፍሪካ - እና ብዙ ሰፈር ቤቶችን ይደውሉ። እንዲሁም እጅግ በጣም የተለያዩ ምግቦችን ይመገባሉ ፡፡ አብዛኛዎቹ ቀበሮዎች ልክ እንደ መካከለኛ መጠን ያላቸው ውሾች ተመሳሳይ መጠን አላቸው ፡፡ ቀበሮዎች ትናንሽ አጥቢ እንስሳት ስለሆኑ እነሱ እንዲሁ በጣም ቀላል ናቸው ፡፡ እነሱ እስከ 1.5 ፓውንድ ያህል ሊመዝኑ ይችላሉ ፡፡ (680 ግራም) እና እስከ 24 ፓውንድ። (11 ኪ.ግ.) የፎንክስክ ቀበሮ አነስተኛ ህያው ቀበሮ ነው እና ከድመት የሚበልጥ አይገኝም - 9 ሴንቲ ሜትር (23 ሴንቲ ሜትር) እና ክብደቱ ከ 2.2 እስከ 3.3 ፓውንድ ፡፡ (ከ 1 እስከ 1.5 ኪሎግራም) በብሔራዊ ጂኦግራፊክ መሠረት ፡፡ ሌሎች ዝርያዎች ከጭንቅላቱ እስከ ክንድቻቸው ድረስ እስከ 86 ሴንቲ ሜትር (86 ሴ.ሜ) ድረስ ሊያድጉ ይችላሉ። ጅራታቸው ተጨማሪ ከ 12 እስከ 22 ኢንች (ከ 30 እስከ 56 ሳ.ሜ.) ርዝመታቸውን ሊጨምር ይችላል ፡፡ ቀበሮዎች በተራሮች ፣ በሣር ሜዳዎች እና በረሃማ አካባቢዎች የሚገኙት ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ጫካ ደኖች ውስጥ ይኖራሉ ፡፡ መሬታቸውን በመሬት ውስጥ ጉድጓዶችን በመቆፈር ቤታቸውን ይሠራሉ ፡፡ እነዚህ ቋጠሮዎች (ዳኖች) ተብሎም ይጠራሉ ፣ ለመተኛት አሪፍ አከባቢን ፣ ምግብን ለማከማቸት ጥሩ ቦታ እና ምሰሶቻቸው ለመያዝ አስተማማኝ ቦታ ይሰጣሉ ፡፡ ቀበሮዎች ለ ቀበሮው እና ለቤተሰቡ የሚኖሩበት ክፍል ያላቸው የተቆፈሩ ጉድጓዶች ናቸው ፡፡ አዳራሾቹ ወደ ቋጥኝ ከገቡ ሸሽተው ለመሸሽ ብዙ መውጫዎች አሏቸው ፡፡ ቀበሮዎች በፓኬቶች ውስጥ የሚኖሩ በጣም ማህበራዊ ፍጥረታት ናቸው ፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ጉዳይ መምሪያ አንድ ቀበሮ ቡድን “” ተብሎ ይጠራል ፡፡ እነሱ ደግሞ ፓኮች ተብለው ይጠራሉ ፡፡ ምንም ነገር ብትጠሯቸው-ቀበሮዎች የቤተሰብ አባላትን ቅርብ ማድረግ ይወዳሉ ፡፡ እሽግ በዕድሜ የገፉ እህትማማቾችን ፣ የመራቢያ ዕድሜ ቀበሮዎችን ፣ የትዳር ጓደኞቻቸውን እና እናቶችን ሊያካትት ይችላል ፡፡ ወንድ ቀበሮዎች ውሾች ፣ ቶኖች ወይም ሬንቶች በመባል ይታወቃሉ ፣ ሴቶቹ ደግሞ ቫይረሶች ይባላሉ ፡፡ እነዚህ አጥቢ እንስሳት ማታ ማታ ማደን ይወዳሉ እና ቀትር ናቸው ፡፡ ይህ ማለት በቀኑ ውስጥ ይተኛሉ ማለት ነው ፡፡ ምንም እንኳን ፣ ቀበሮው በሚኖርበት ቦታ ላይ በመመስረት ይህ ሊለወጥ ይችላል ፡፡ የአየርላንድ ብሔራዊ ፓርኮችና የዱር እንስሳት ጥበቃ አገልግሎት እንዳመለከተው ደህና በሚሰማቸው ቦታ የሚኖሩ ከሆነ የቀበሮ እሽግ በቀን ውስጥ ሊያድኑ ይችላሉ ፡፡ ቀበሮዎች ታላቅ የማየት ችሎታ አላቸው ፡፡ እነሱ ልክ እንደ ድመት ማየት ይችላሉ ፡፡ ዓይኖቻቸው ቀጥ ብለው ላሸልቸው ተማሪዎቻቸው ዓይኖቻቸው እንደ ድመት ምስጋና ናቸው ፡፡ ቀበሮዎችም እንዲሁ በጣም ፈጣን ናቸው ፡፡ እስከ 45 ማይል / 72 ኪ.ሜ በሰዓት ድረስ መሮጥ ይችላሉ ፡፡ ያ በዓለም ከዓለም እጅግ ፈጣን ከሆኑት እንስሳት መካከል አንዱ እንደ ጥቁር ቡርክ አንቶሎፕ ማለት ነው ፡፡ ቀበሮዎች ሁሉን ቻይ ናቸው ፡፡ ይህ ማለት ሥጋንና እፅዋትን ይበላሉ ማለት ነው ፡፡ የቀበሮ አመጋገብ እንደ እንሽላሊት ፣ ይሎች ፣ አይጦች ፣ አይጦች ፣ ጥንቸሎች እና እርባታዎች ያሉ ትናንሽ እንስሳትን ሊይዝ ይችላል ፡፡ አመጋገባቸውን በአእዋፍ ፣ በፍራፍሬዎች እና ሳንካዎች እንደ ሚድሰንሰንያን ገለፁ ፡፡ በውቅያኖሱ አቅራቢያ የሚኖሩት ቀበሮዎች ዓሳ እና ስንጥቆች ይበላሉ ፡፡ ምግብ የማግኘት ችግር ካጋጠማቸው ቀበሮ ቆሻሻ መጣያዎችን ለማግኘት የቆሻሻ ማጠራቀሚያዎችን በማሽከርከር ላይ ምንም ችግር የለውም ፡፡ ቀበሮዎች በቀን እስከ ብዙ ፓውንድ ምግብ ሊበሉ ይችላሉ ፡፡ የማይበሉት ነገር ፣ አብዛኛውን ጊዜ በኋላ ላይ በቅጠሎች ወይም በረዶዎች ይቀመጣሉ። ቀበሮ ሕፃናት ፓኮች ተብለው ይጠራሉ ፡፡ በመጋባት ወቅት ሴቷ ዝግጁ መሆኗን ለወንዶች ለማሳወቅ ትጮኻለች ፡፡ ከተጋቡ በኋላ ሴቶቹ ምሰሶዎቻቸውን የሚይዙበት በመኖሯ ውስጥ ጥቂት ቅጠሎችን ያዘጋጃሉ ፡፡ በመቃብሩ ውስጥ ያለው ይህ ልዩ ክፍል ጎጆ ጎጆ ተብሎ ይጠራል። ነፍሰ ጡርዋ ሴት እንክብሎ ን ለ 53 ቀናት ለማህፀን ፅንስ ብቻ ተሸክማለች ፡፡ በአንድ ሊትር ውስጥ ብዙውን ጊዜ ከሁለት እስከ ሰባት እንክብሎች አሉ ፡፡ የጤፍ እንክብካቤ የቤተሰብ ጉዳይ ነው ፡፡ ሁለቱም እናቶች እና አባት የእንቁላል እንክብካቤን ይጋራሉ ፡፡ በዕድሜ የገፉ እህቶች እንኳን ታናሽ ወንድማቸውን እና እህቶቻቸውን ምግብ በማቅረብ ይንከባከባሉ ፡፡ ቀበሮዎች በዱር ውስጥ በጣም አጭር ህይወት ይኖራሉ ፡፡ በእንስሳት እንስሳት ልዩነት ድር መሠረት ብዙውን ጊዜ የሚኖሩት በሶስት ዓመት አካባቢ ብቻ ነው ፡፡ በግዞት ውስጥ ረዘም ላለ ጊዜ መኖር ይችላሉ ፡፡ ለምሳሌ በአራዊት ውስጥ ያሉ ቀበሮዎች ፣ ከ 10 እስከ 12 ዓመት ሊኖሩ ይችላሉ ፡፡ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር እና ብዛቱ ምንም እንኳን በሰፊው የህዝብ ብዛት ያላቸው የዱር ቀፎዎች እንደሆኑ ቢቆጠሩም የቀይ ቀበሮዎች ብዛት የዓለም ህዝብ ግምት የለም ፡፡ በአንድ በተወሰነ አካባቢ የቀበሮዎች ብዛት በብዙ ምክንያቶች ቁጥጥር ይደረግበታል ( ን ይመልከቱ) ፣ ምንም እንኳን ሶስት በጣም አስፈላጊ ቢሆኑም የምግብ አቅርቦት ፣ ተስማሚ የጣቢያ ጣቢያዎች; እና አዳኝ / ተፎካካሪዎችን (በተለይም እንደ ቦይንግ እና ዲንጎኖች ያሉ ሌሎች ትላልቅ መርጃዎች) ፡፡ በአንዳንድ አካባቢዎች ሰዎች በማህበራዊ ሁኔታዎች ቁጥጥር ይደረግባቸዋል ፣ ምንም እንኳን ይህ የሚሆነው ሌሎች ነገሮች (ለምሳሌ ምግብ) ካልተገደቡ ብቻ ነው። በተመሳሳይም የክረምቱ ከባድነት ለ ቀበሮዎች ብዛት ላይ ተጽዕኖ ያሳደረ ሲሆን በቀዝቃዛው ዝቅተኛ የበጋ ወቅት የበጋ ወቅት የበለፀጉ ቀበሮዎችን የሚደግፍ ነው ፡፡ ክፍት ቦታዎች መቶኛ በፎክስ መጠኖች ላይም ተጽዕኖ ያሳርፋል ፣ ጥቅጥቅ ባሉ ደኖች (ለምሳሌ 80% ወይም ከዚያ በላይ የዛፍ ሽፋን ያላቸው) ቁጥራቸው እየጨመረ ሲሄድ ክፍት መሬት መቶኛ ይጨምራል ፡፡ አንድ የሩሲያ ጥናት እንዳመለከተው ቀበሮዎች መስፋፋት ከ 30 እስከ 60% ክፍት ቦታዎች ባሉት ደኖች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ይመስላል ፡፡ በአጭሩ ፣ የቀበሮዎች ህዝብ ተመሳሳይ አይደለም ፡፡ ይልቁን እንደየአከባቢው መስተንግዶ ይለያያሉ ፡፡ ከዚህ በታች በጣም አጭር ማጠቃለያ ነው ፡፡ ለበለጠ ጥልቅ ትንታኔ እባክዎን በፎክስ ቁጥሮች ላይ ይመልከቱ ፡፡ ብዛት: - ቀበሮ በአንድ አከባቢ ቀበሮ በብዛት በብዛት ከሚኖሩባቸው አካባቢዎች ጋር ይለያያል ፡፡ አነስተኛዎቹ ብዛቶች (ስኩዌር ኪ.ሜ. በአንድ ካሬ ኪ.ሜ. ከአንድ በታች ያነሱ እንስሳዎች) ይገኛሉ ፡፡ መጠኑ በቆሸጠው እንጨትና በእርሻ መሬት (1-2 ስኩዌር ኪ.ሜ) ውስጥ ከፍ ያለ ነው ፣ በአከባቢዎች (2-3 ካሬ ኪ.ሜ) እና አሁንም በከተማ ውስጥ ከፍተኛው መጠኖች (አራት ወይም ከዚያ በላይ) በካሬ ኪ.ሜ. አካባቢዎች ፣ በተለይም ትልልቅ ከተሞች። በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ስፋት ያለው የሶስት ቀበሮዎች ልዩነቶች እና እፍጋቶች በብዛት በብዛት በተቀላቀለ የእርሻ መሬት ውስጥ ሊገኙ ይችላሉ ፡፡ የክረምቱ ከባድነት በአውሮፓ እና በእስያ የሚገኙትን ቀበሮዎች ብዛት የሚገድብ ይመስላል ፡፡ ወደ ሰሜን አቅጣጫ ሲጓዙ ፣ የቀበሮው ስፋት ይቀንሳል (ይህም እያንዳንዱ ቀበሮ ሰፋፊ ክልሎችን ይይዛል ፣ ስለሆነም በአንድ የተወሰነ ክልል ውስጥ ቀበሮዎች ያሏቸው ናቸው) ምክንያቱም ምናልባት የበረዶ ሽፋን በጣም ጥልቅ እና አየሩ የቀዘቀዘ መሬት የበለጠ አስቸጋሪ ነው ፡፡ - ዱቤ: ኬቪን ሮብሰን የብሪታንያ ቀበሮ ህዝብ እንዲሁ በመኖሪያ አካባቢው ብዛት ያለው ልዩ ልዩ ልዩነት ያሳያል ፣ በአራት ካሬ ኪ.ሜ እስከ አራት (ወይም ከዚያ በላይ) በአንድ ካሬ ኪ.ሜ. በአማካኝ በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ሁለት እንስሳት ነው። እ.ኤ.አ. በግንቦት 1974 በኒውስ ደን ሃምፕሻየር ውስጥ በኒው ጫካ ውስጥ ሐምራዊ ደረቅ እንጨቶችን በአንድ አካባቢ የተደረገ ጥናት በአንድ ካሬ ኪሎሜትሮች (በግምት 5 ካሬ / ሜ 5) ይሆናል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2000 (እ.ኤ.አ.) በሀምስሻየር የጨዋታ ውስጥ የባዮሎጂ ባለሙያዎች ቡድን ለጋዜጠኝነት ለጽሑፍ መጽሔት በጻፋቸው ደብዳቤዎች በአንድ ስኩዌር ኪሜ ፣ 1.2 ስኩዌር ኪ.ሜ እና 0.16 ኪ.ሜ ኪ.ሜ. -ልስ ፣ ምስራቅ ሚድላንድስ እና ምስራቅ አንሊያሊያ በቅደም ተከተል ፡፡ ሆኖም እጅግ በጣም ጽንፍ አለ - በስኮትላንድ ውስጥ በ 40 ካሬ ኪ.ሜ (15.5 ካሬ ሜ) ውስጥ ከአንድ የመራባት ጥንድ እስከ 1990 ድረስ በመጀመሪያዎቹ የብሪስቶል ከተማ ውስጥ እስከ ከፍተኛ የሕዝብ ብዛት (37 ቀበሮዎች / ስኩዌር ኪ.ሜ) ድረስ ከጥቂት ዓመታት በፊት በቢቢሲ ስፕሪንግች ላይ የተመለከተው የፒትስ ላንድፍፍ ጣቢያ በኢስሴክስ ውስጥ የቀበሮዎችን ብዛት በከፍተኛ ደረጃ ይኮራል - የነዋሪ ተፈጥሮን ተወካይ ፊሊ በመድረኩ ላይ በጣቢያ ላይ የፍላጎት ለውጥ የተመለከተ ተማሪ በግምት የአንድ ቀበሮ ስፋትን ይገምታል ፡፡ ስምንት ሄክታር መሬት (በግምት 12.5 ቀበሮዎች በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ፣ ወይም በአንድ ካሬ ማይል 32.4 ቀበሮዎች) ፡፡ እንደገናም ፣ ይህ በቀላሉ የሚገኝ የምግብ አቅርቦት የቀበሮዎችን ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እንዴት ሊነካ እንደሚችል ያሳያል ፡፡ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 2016 ውስጥ ፣ ዶውን ስኮት በብሬተን ዩኒቨርሲቲ እና ባልደረቦቻቸው የብሪታንያ ቀበሮ ነዋሪነት ትንታኔያቸውን በሊቨር ል በተደረገው ሥነ-ምግባራዊ ማህበረሰብ ስብሰባ ላይ አቅርበዋል ፡፡ የእነሱ መረጃ እንደሚያመለክተው በአንድ ካሬ ኪ.ሜ (በ 60 ካሬ ሜ ውስጥ) በ 23 ቀበሮዎች ከፍተኛ ከተሞች ያሉት ከፍተኛ ቀበሮዎች ያሉባቸው ከተሞች ዝርዝርን ከፍ በማድረጋቸው ነው ፡፡ ለንደን 18 ነበራት ፡፡ ብሮንቶን 16 ; እና ኒውካስል 10 በአንድ ካሬ ኪ.ሜ (ስኩዌር ማይል) ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2007 የፖላንድ አጥ አጥ ካሚል ባርባን እና አንድሬጄ ዘሌይስኪ በዩራሲያ ውስጥ ባሉ ቀበሮዎች ላይ የሚገኙትን ጽሑፎች ያጠናሉ እናም በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ከ 0.001 እስከ 2.8 እንስሳቶች ተገኝተዋል ፡፡ በሌላ አገላለጽ ስፋቱ በ 1000 ካሬ ኪ.ሜ (386 ስኩዌር ሜ) በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ወደ ሶስት ቀበሮዎች አንድ አንድ ቀበሮ ነበር ፣ በአማካኝ በአንድ ካሬ ኪ.ሜ (2 ካሬ ኪ.ሜ.) ነው ፡፡ በሰሜናዊ አውሮፓ መጠኖች በተለምዶ ከሶስት ወይም ከአምስት ካሬ ኪ.ሜ በሰሜን አንድ ቀበሮ ሲሆኑ ፣ በስፔን ውስጥ ጥግግሮች በሦስት አራተኛ ካሬ ኪ.ሜ አካባቢ አንድ ቀበሮ ይገኛሉ ፡፡ ክስክስ በቤት ውስጥ በከተማ እና በዓለም ዙሪያ እጅግ በጣም ብዙ ሲሆን የከተማ ህዝብ በአንዳንድ አካባቢዎች ከሚኖሩበት ገቢያቸው በተሻለ ሁኔታ እየሰሩ ያሉ ናቸው ፡፡ - ዱቤ-ስቲቨን ማክግራት በአጠቃላይ ሲታይ ከፍተኛ የተረጋጋ ቀበሮ መጠኖች በጣም ብዙ (ብዙ) መኖሪያ አካባቢዎች ውስጥ ይገኛሉ ስለሆነም የከተማ እና የእርሻ ቦታዎች በአንድ ካሬ ኪ.ሜ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ቀበሮዎችን ሊደግፉ ይችላሉ ፡፡ በእርግጥ ፣ በጀርመን የሥነ-ህይወት ተመራማሪዎች ለታዋይ ትሪዮሎጂካ ጋዜጣ በቅርቡ የወጣ አንድ ጽሑፍ በደቡባዊ ጀርመን “በጣም ገጠር” ከሚባሉት ሰፈሮች ከሦስት እስከ ስምንት እጥፍ ከፍ ያሉ ሰፈራዎች ደርሷል ፡፡ በእኩልነት (ተመሳሳይነት) ያላቸው የመኖሪያ አካባቢዎች መጠኖች ከፍተኛ ሊሆኑ ይችላሉ ፣ ነገር ግን በአደን እንስሳ መሠረት ለሳይኮሎጂካዊ ቅልጥፍና የተጋለጡ ናቸው ፡፡ የቀበሮዎች ቅልጥፍና በቀላሉ የሚለዋወጥበት መንገድ በሚመገብባቸው ዝርያዎች ላይ የተመሠረተ ነው ፡፡ ውስጥ ቀበሮዎች ቀበሮዎች ወደ አንድ ዝርያ ሲቀየሩ ወደተለየ ዝርያ መለወጥ ይችላሉ ፡፡ ይህ ድም ች ብዙውን ጊዜ ዋና (አንዳንድ ጊዜ ብቻ) የምግብ ምንጭ በሚሆኑባቸው በእኩልነት መንደሮች ውስጥ ይህ አይደለም ፣ ስለሆነም ቀበሮዎች በድምጽ ብዛት ይለዋወጣሉ ፡፡ ግብረ-ሰዶማዊነት ያላቸው መኖሪያ ቤቶች ከፍተኛ የቀበሮ እጥረቶችን መቋቋም የሚችሉባቸው አጋጣሚዎች አሉ ፡፡ ለምሳሌ ያህል ፣ በ 1960 ዎቹ መገባደጃ ላይ በስዊድን ውስጥ መሥራት ጃን ኤንል በደቡብ አካባቢዎች ቀበሮዎች በሚገኙባቸው ቀበሮዎች ውስጥ ጥንቸሎች በቁጥር በብዛት ከሚገኙባቸው በሰሜን አካባቢዎች ከሚገኙት የበለጠ ስኬት ናቸው ፡፡ እንደ ኮርዲን ሞር ያሉ በ መኖሪያ በአቅራቢያው ካለው የግጦሽ መሬት ይልቅ ቀበሮዎችን በጣም ይደግፋሉ ፡፡ ሞርላንድ ከእርሻ መሬት በታች የሆነ ምግብ እና መጠለያ ይሰጣል እንዲሁም እንደ ዝቅተኛ ቀበሮ ድፍረትን ይደግፋል ፡፡ - ዱቤ-ማርክ ባልዲዊን በሰሜን አሜሪካ ባለው የቀበሮ ፍጆታ ላይ ያለው መረጃ ከአውሮፓው የበለጠ ነው ፡፡ እኔ እስከማውቀው ድረስ በቅርብ ጊዜ ግምቶች የሉም (አብዛኛዎቹ ምንጮች የሚያመለክቱት በዴኒስ ግት በ 1987 የተሰጡትን) ነው ፣ ነገር ግን የነበሩትም እንደሚጠቁሙት የቀበሮው ጥንካሬ በአንድ ስኩዌር ኪ.ሜ (4 ካሬ ኪ.ሜ) ) ምርታማ ባልሆኑ አካባቢዎች (አርክቲክ ታንድራ እና ጥሬ ደኖች) የበለጠ ውጤታማ በሆነ የእርሻ መሬቶች ውስጥ በአንድ ካሬ ኪ.ሜ. በአገር ውስጥ ግን መጠኑ ከፍ ያለ ሊሆን ይችላል ፣ በ 1989 በአላስካ ፣ ክብደቱ ደሴት ፣ በአላስካ በግምት 10 እንስሳዎች በግምት በግምት 10 እንስሳት ይኖሩታል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1991 ወረቀት ሪክ ሮዝትት እና የሥራ ባልደረቦቻቸው የከተማዋን የቶሮንቶ ቶሮንቶ ነዋሪ ቀበሮ 1.3 እንስሳት በአንድ ካሬ - በአብዛኛዎቹ የሰሜን አሜሪካ ኮ (ካኒስ ) በከተሞች ውስጥ በጣም የተለመደ እይታ ነው ፡፡ አዮኬቶች ቀበሮዎችን ለማፈናቀል የሚታወቁ ሲሆን መገኘታቸውም ከከተማይቱ ብሪታንያ ይልቅ እዚህ ላሉት ዝቅተኛ ቀበሮዎች መጠለያ ሊሆኑ ይችላሉ ፡፡ አሁን ሁሉም አንድ ላይ - ጠቅላላ ቀበሮ የህዝብ ብዛት በ 2012 በፎክስ የቀጥታ ስርጭት ተከታታዮች ተከታታይ እትሞች መሠረት በከተሞች ውስጥ ሪፖርት የተደረጉት የከተማ ቀበሮዎች ስርጭቶች ስርጭት ፡፡ እያንዳንዱ ነጥብ ተጓዳኝ ፎቶን ያለ (ሰማያዊ) ወይንም ያለ (ሰማያዊ) ምስል ያሳያል ፡፡ - ዱቤ: ዶውን ስኮት ጠቅላላ ቁጥሮች ከሕዝብ ብዛት ለመገመት በጣም አስቸጋሪ ናቸው ፣ ስለሆነም ጥቂት ሙከራዎች ተደርገዋል ፡፡ በጣም የቅርብ ጊዜ የታተመ የሕዝብ ቆጠራ (እ.ኤ.አ. ከ 1999 እስከ 2000 ባለው ጊዜ የተካሄደው) ብሪታንያ ወደ 230,000 የሚጠጉ እንስሳት (ግልገሎቹ ከመወለዳቸው በፊት) የተረጋጋና የህዝብ ብዛት አላት ፡፡ በአየርላንድ ውስጥ ተጨማሪ 150,000 ወይም ከዚያ የሚበልጡ ይገመታል። አጥቢ እንስሳት ከእንስሳትና ከእፅዋት ጤና ኤጄንሲ ጋር በመተባበር የብሪታንያ አጥቢ እንስሳት አጥቢ እንስሳት በተሻሻሉ የህዝብ ምጣኔዎችና ስርጭት ላይ እየሰሩ ናቸው ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2017 የታተመው በብሔራዊ የዱር እንስሳት አያያዝ ማዕከል የባዮሎጂ ባለሙያ የሆኑት ግራሃም ስሚዝ እና ባልደረቦቻቸው የብሪታንያ ቀበሮ ነዋሪ ብዛት ከኤን.ቢ.ቢ.ቢ.ቢ. ፕሮጀክት እና በአንድ ዓይነት የመኖሪያ አካባቢ አማካይ አማካይ ቀበሮ ብዛት ላይ በመመርኮዝ የብሪታንያ ቀበሮዎች ግምትን ይሰጣሉ ፡፡ ትንታኔያቸው በእንግሊዝ ውስጥ ወደ 430,515 ቀይ ቀበሮዎች እንደሚኖሩ ይገምታሉ ፣ ምንም እንኳን ደራሲዎቹ “በግምቱ ዙሪያም እርግጠኛ አለመሆን ቢኖርም” ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2011 ‹ኦፊሴላዊ› የእንግሊዝ የከተማ ነዋሪ የእንግዳ ተቀባይነት አስተናጋጅ 33,000 እንስሳት ነበር ፣ ይህ አኃዝ እ.ኤ.አ. በ 1995 ከታተመ ጥናት የተገኘ ቢሆንም በለንደን አካባቢ ብቻ ከ 10,000 እስከ 30,000 ቀበሮዎች ያሉ ሰዎችን ሰምቻለሁ ፡፡ ለእነዚህ 'ግምቶች' ውሂብ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመላ አገሪቱ ከ 11, 000 በላይ መልስ ሰጭ የዳሰሳ ጥናት እ.ኤ.አ. በግንቦት ወር 2004 በተሰኘው የ ተከታታይ ክፍል አካል የተጠናቀቀው ዳውድ ስኮት እና ፊል ፊልከር (በንባብ ዩኒቨርሲቲ) በ 35,000 ወደ ተጨባጭ ግምት ገምተዋል ፡፡ በከተማ ብሪታንያ ውስጥ የሚኖሩ 45,000 ቀበሮዎች ፡፡ ብዙ የዳሰሳ ጥናት ምላሾችን ፣ መረጃዎችን መከታተል እና የመኖሪያ አካባቢን ማቃለያን ለመተርጎም የኮምፒተር ሞዴሎችን በመጠቀም የበለጠ ጠንካራ ትንታኔ እጅግ ከፍተኛ የሆነ አኃዝ ጠቁሟል ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2016 በኢኮሎጂ ሶሳይቲ ጉባኤ ፣ ስኮት በብሪታንያ ውስጥ 150,000 የከተማ ቀበሮዎች ግምትን አቅርበዋል ፡፡ ምናልባትም በጣም የሚገርመው ስኮት እና ባልደረቦ በአማካኙ ቀበሮ ድፍረትን እና የእይታ ብዛት መካከል ምንም ወሳኝ ትስስር አለመኖራቸውን አስተውለው ይሆናል ፡፡ በሌላ አገላለጽ ፣ ብዙ ቀበሮዎችን ማየት ማለት በአካባቢዎ ውስጥ ብዙ (ወይም ብዙ) ቀበሮዎች መኖራቸውን የሚያመለክቱ አይደሉም ፡፡ በመንገድ (ጎዳናዎች ላይ) እና አደጋ ላይ ላሉ አጥቢ እንስሳት እናቶች ከእናቶች ጥናት ጋር የቅርብ ጊዜዎቹ (የ 2015) መረጃ መረጃ እኛ ተመልሰን በነበርንበት ጊዜ በመንገዶቹ ላይ የተገደሉ ቀበሮዎች ቁጥር እያየን መሆኑን እናያለን ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2000 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ፣ እ.ኤ.አ. የ 2015 የብሪታንያ የታመነ ለ እርባታ አእዋፍ ጥናት (እ.ኤ.አ.) አጥቢ እንስሳትን የሚቆጥረው ደግሞ ከ 1996 ዓ.ም. ጀምሮ በጠቅላላው የዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ የቀበሮ ፍጆታ በእውነቱ በአንድ ሦስተኛው ገደማ ማሽቆልቆሉን ያሳያል ፡፡ በጥር 2017 ፣ የድራም ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ፊሊፕ ስቴንስታይን የሚያመለክተው ግልጽ ማስረጃ እንዳለ አመልክተዋል- “ውሻዎችን ማደን እገዳን ሥራ ላይ ስለዋለ የጨዋታ ጠባቂዎች ቀበሮዎችን ቀበሮዎች የፈለጉትን ያህል መዶሻ የማድረግ ልዩ ግዴታ አለባቸው ፡፡ ምንም እንኳን ፒተር ዌስት በ 2017 መጀመሪያ አካባቢ ሁኔታው ​​ፈጽሞ እንዳልተለወጠ ቢነግርኝም የቀይ ቀበሮ ስርጭት በአውስትራሊያ 2006/2007 ተሰራጭቶ የነበረ ቢሆንም ይህ በተራራ እንስሳት እንስሳት እና በአውስትራሊያ መንግሥት ውስጥ ከታተመ ብሄራዊ ፎክስ ካርታዎች አንዱ ነው ፡፡ በአውስትራሊያ ”። የአውስትራሊያ ኮመንዌልዝ የኮፒራይት መብት ካርታ ካርታ እና እዚህ በፈቃድ እንዲባዛ ያድርጉ ፡፡ - ዱቤ: ፒተር ዌስት / ስውር እንስሳት ተጨማሪ የመለዋወጫ መንገድ: - ከብሪታንያ ውጭ ቁጥሮች እስከማውቀው ድረስ ፣ አጠቃላይ የአውሮፓውያን ብዛት ወይም በሰሜን አሜሪካ ውስጥ ግምቶች የሉም። በአውስትራሊያ ውስጥ የቀበሮ ቁጥሮችን ለመገመት እኩል ከባድ ነው ምክንያቱም የእንግሊዝ ብዝሃነት ወቅታዊነት እና ወቅታዊነት በዩኬ ውስጥ ከምንም በላይ ከፍተኛ ነው ፡፡ ወደ 7 ሚሊዮን እንስሳት ግምቶች ቀርበዋል ፡፡ የአውስትራሊያ ቀበሮ ባዮሎጂስት ክላይቭ ማርክስ ይህን ነግሮኛል: - “የአውስትራሊያ አካባቢ በኗሪዎች ውስጥ በጣም ተለዋዋጭ ነው እንዲሁም ነዋሪዎቹ በወቅት እና በድርቅ / በብልጫታ እና በብስጭት ዑደቶች ወዘተ አቅም በመያዝ ረገድ ለውጦች ይለወጣሉ ፡፡ ለእንግሊዝ በጣም እገምታለሁ - ያ ለከባድ ለውጦች የተጋለጠ አይደለም ፡፡ ” በእርግጥ ምንም እንኳን አንዳንድ አኃዝ የታተሙ ቢሆኑም ለአውስትራሊያ ቀበሮዎች የመጠን መጠኖች በመደበኛነት 'አልፎ አልፎ' ፣ 'የተለመዱ' ወይም 'በብዛት' የተገደቡ ናቸው ፣ ምንም እንኳን አንዳንድ አኃዞች የታተሙ። በተፈጥሮ ሀብቶች እና ውሃ (በኩዊንስላንድ መንግስት አካል) እ.ኤ.አ. በ 2006 ባቀረበው ዘገባ ውስጥ የባዮቴክቲቭነት ክዌንስላንድ ማቲ ገርል ጽፈዋል- በአውስትራሊያ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ቀበሮ መጠነ-ሰፈሩ መጠገኛ በከፍተኛ ሁኔታ ይለያያል ፡፡ ጥቅጥቅ ያሉ አካባቢዎች በደረቅ አካባቢዎች ከ 0.9 ቀበሮዎች በኪ.ሜ 2 ይደርሳሉ ፣ በተሰነጠቀ የእርሻ አካባቢዎች ከ 1.2 እስከ 7.2 ኪ.ሜ.2 እና በከተሞች እስከ 16 ኪ.ሜ. በ 2007 በእንስሳት እንስሳት ህብረት ምርምር ማዕከል የተጠናቀረ መረጃ ፣ ቀበሮዎች በደቡብ (በተለይም በደቡብ ምስራቅ ፣ በኤሬ ባሕረ ገብ መሬት ፣ በፖርት ኦገስት ፣ አድላይድ ፣ ወዘተ) እና በኒው ሳውዝ ዌልስ ክፍሎች (ክፍሎች) በጣም ብዙ እንደሆኑ ይጠቁማሉ ፡፡ ኢቫንሆ ፣ ሲድኒ ፣ ኮማ እና በርታነህ ጨምሮ) ፡፡ በመጋቢት 2017 ፣ ኢቪሲሲ እንስሳት የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ፒተር ዌስት እንዲህ አሉኝ- “የቀበሮዎች ስርጭት ብዙም አይለወጥም - እጅግ በጣም በብዛት በስፋት አሰራጭተዋል… ምንም እንኳን ቁጥሮች በመሬቱ ሁኔታ ላይ በመመርኮዝ ወደ ላይ ቢወጡም እንኳን እነዛን ለመለካት ቅድሚያ የሚሰጣጡ አይመስሉም ፡፡ ለውጦች የኦስተን ሰፋፊ አካባቢዎች ሰፈሮች እንዳልነበሩ በማስታወስ። ” እስከማውቀው ድረስ በመላው እስያ ላሉት ቀበሮዎች የህዝብ ብዛትና ስርጭት ላይ ጥቂት መረጃዎች አሉ ፣ ምንም እንኳን ዝነኞች በጣም የሚታወቁባቸው አካባቢዎች ቢኖሩም ፣ ምንም እንኳን “እጅግ በጣም አሳሳቢ” እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተረጋጋና የ 2016 የአይ.ሲ.ኤን. ቀይ አደጋዎች ዝርዝር ዝርዝር ቁጥር። ከጌንግሳንጊኩ-ዱ እና የጁ-ዶን ኢሌንገን ደሴት በስተቀር ፣ ኮሪያ በመላው ኮሪያ ውስጥ በአንድ ወቅት ከታወጀ በኋላ ፣ የቀይ ቀበሮ በኮሪያ ደቡብ ኮሪያ የአካባቢ ጥበቃ “አደጋ ተጋላጭነት ያላቸው ዝርያዎች” ተብሏል ፡፡ ቀበሮዎችን ከብቶች ለመጠበቅ ከተገደለ በኋላ እ.ኤ.አ. በ 1980 አካባቢ “አደጋ ላይ ወድቆ” የሚል ስያሜ የተሰጠው የመጥፋት አደጋ ተጋላጭነት ያለው ዝርያ ሲሆን በዝርዝር ደግሞ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከሰተ የእሳተ ገሞራ መርሀ-ግብር እና በመኖሪያ አካባቢ ኪሳራ / ክፍልፋዮች ምክንያት የሟቾችን ሞት ያባብሰዋል ፡፡ በያንግ-ሽጉንግ ፣ ጉንግዋን ግዛት ውስጥ የሞተ ቀበሮ ቢኖር አንድ ቀበሮ ቢገኝም ከ 1980 ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በደቡብ ኮሪያ ውስጥ የዱር ቀበሮዎች አልታዩም እናም እ.ኤ.አ. በ 2011 የኮሪያ መንግሥት የቀበሮውን ህዝብ በሶባክሳ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ መልሶ ለማስጀመር ፕሮጀክት ጀምሯል ፡፡ በመካሄድ ላይ የቀበሮ ቁጥሮችን እንዴት መገመት እንደሚቻል ተጨማሪ ዝርዝሮችን ለማግኘት ተጓዳኝ ጥየቅን ይመልከቱ ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች ቀይ ቀበሮዎች በፊቱ ፣ በኋላ ፣ በጎን እና በጅራታቸው ላይ ረዣዥም ጉንጮዎች እና ቀይ ሽፍታ አላቸው ፡፡ ጉሮሮአቸው ፣ ጉንጭ እና ሆዳቸው ግራጫ-ነጭ ናቸው። ቀይ ቀበሮዎች ጥቁር እግሮች እና ጥቁር አንጸባራቂ ጆሮዎች ትልቅ እና ጠቆር ያሉ ናቸው ፡፡ ከቀይ ቀበሮው በጣም ሊታወቁ ከሚችሉ ባህሪዎች ውስጥ አንዱ ነጣ ያለ ነጭ ጅራት ያለው ጅራት ነው ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች ቁመታቸው ሦስት ጫማ እንዲሁም ሁለት ጫማ ነው ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች ብዙውን ጊዜ ተመሳሳይ መኖሪያ እና ክልል ከሚጋሩ ግራጫ ቀበሮዎች ጋር ግራ ይጋባሉ ፡፡ ይህ አንዳንድ ቀይ ቀበሮዎች ትላልቅ ግራጫ ፀጉር ያላቸውና ግራጫ ቀበሮዎች ቀይ የቀይ ጠጉር አላቸው ፡፡ ግራጫ ቀበሮዎች በመጠኑ ያነሱ እና ትንሽ የተጠጋጋ ፊት እና አጫጭር አንጀት አላቸው ፡፡ ልዩነቱን ለመናገር እርግጠኛ የሆነው መንገድ በጅራቱ ጫፍ ላይ ያለውን ቀለም መፈለግ ነው ፡፡ ግራጫ ቀበሮዎች ጥቁር ቀለም ያላቸው ጅራቶች አሏቸው ፣ የቀይ ቀበሮ ጅራት ነጭዎች ፡፡ ምንም እንኳን በስም እና በምስል በጣም የሚመሳሰሉ ቢሆኑም ፣ ግራጫው ቀበሮና ቀይ ቀበሮ ሩቅ የአጎት ልጆች ብቻ ናቸው ፡፡ ከቀይ ቀበሮዎች በአላካ እስከ ፍሎሪዳ ድረስ በመላው አህጉራዊ አሜሪካ ይገኛሉ ፡፡ ትንሹ ህዝብ በደቡብ-ምዕራብ ውስጥ ቀይ ቀበሮ ማየት በጣም ያልተለመደ ነው ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች እንደ ጫካ መሬት ፣ ገጠር እና የከተማ ሰፈሮች ፣ እርጥብ መሬቶች እና ብሩሽ ማሳዎች ያሉ ክፍት ቦታዎችን ይወዳሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች አይጦችን እና ጥንቸሎችን ይመርጣሉ ፣ ግን እነሱ ወፎችን ፣ አምፊቢያን እና ፍራፍሬዎችን ደግሞ ይበላሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች እንዲሁ ከቆሻሻ ጣሳዎች ወይም እርሻዎች ምግብ ይሰርቃሉ ፡፡ በክረምት ጊዜም እንኳ ምግብ የማግኘት ችሎታቸው ቀይ ቀበሮዎች ተንኮለኛ እና ብልሃተኛ የሚል ስም እንዳላቸው አንዱ ምክንያት ነው ፡፡ የሕይወት ታሪክ ቀይ ቀበሮዎች በክረምት ወቅት ይጋባሉ ፡፡ ሴትየዋ ከተጋቡ በኋላ ወዲያውኑ አንድ ዋሻ ይገነባሉ። ሴቶች በአንድ ሊትር ወደ 12 እና 12 ፓምፖች በአንድ ቦታ ማድረስ ይችላሉ ፡፡ ዱቄቶች የተወለዱት ቡናማ ወይም ግራጫ ሲሆኑ አብዛኛውን ጊዜ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ቀይ ይለወጣሉ። ወጣቶቹ ቀበሮዎች በራሳቸው እስከሚጀመሩበት ጊዜ ድረስ ሁለቱም ወላጆች ልጆቻቸውን ይንከባከባሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች የከተማ ዳርቻዎችን እና የገጠር ማህበረሰቦችን በደንብ አስማምተዋል ፡፡ ሌሎች ትልልቅ አዳኞች ከሰዎች እድገት እንዲገላገሉ ቢደረጉም የቀይ ቀበሮዎች በተለወጠው መኖሪያቸው ተጠቅመዋል ፡፡ በመናፈሻዎች እና በዱር መሬት ጠርዞች ውስጥ ይኖራሉ ፣ ቀይ ቀበሮዎችም የሚገኙትን ሁሉ በቀላሉ ይበላሉ ፡፡ ቀይ ቀበሮዎች ብቸኛ ናቸው ፣ ስለሆነም ሰዎችን መደበቅ እና ማምለጥ ለእነሱ ቀላል ነው ፡፡ አዝናኝ እውነታ ቀይ ቀበሮዎች ጥሩ የመስማት ችሎታ አላቸው ፡፡ ዝቅተኛ-ድግግሞሽ ድምፃችን እና ከመሬት በታች ሲቆፍሩ ይሰማራሉ ፡፡ አጥቢ እንስሳት የዱር አራዊት
38135
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8A%AE%E1%89%B5%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5
ስኮትላንድ
ስኮትላንድ (ስኮትላንድ፡ ስኮትላንድ፣ ስኮትላንዳዊ ጋሊክ፡ አልባ የዩናይትድ ኪንግደም አካል የሆነች ሀገር ነች። ከታላቋ ብሪታንያ ደሴት ሰሜናዊ ሶስተኛ ክፍልን የምትሸፍን ዋና ላንድ ስኮትላንድ በደቡብ ምስራቅ በኩል 96 ማይል (154 ኪሎ ሜትር) ድንበር አላት። እና በሌላ መልኩ በሰሜን እና በምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ፣ በሰሜን ባህር በሰሜን ምስራቅ እና በአይሪሽ ባህር በደቡብ የተከበበች ናት ።አገሪቷ ከ 790 በላይ ደሴቶችን ያቀፈች ሲሆን በተለይም በሄብሪድስ እና በሰሜናዊ ደሴቶች ደሴቶች ውስጥ ይገኛሉ ። ዋና ከተማዋን ኤዲንብራን ጨምሮ የህዝቡ ብዛት በሴንትራል ቤልት - በስኮትላንድ ደጋማ ቦታዎች እና በደቡባዊ አፕላንድ መካከል ያለው ሜዳ - በስኮትላንድ ቆላማ አካባቢዎች። ስኮትላንድ በ 32 የአስተዳደር ንዑስ ክፍሎች ወይም የአካባቢ ባለስልጣናት የተከፋፈለ ነው, የካውንስል አካባቢዎች በመባል ይታወቃሉ. ግላስጎው ከተማ በሕዝብ ብዛት ትልቁ የምክር ቤት አካባቢ ሲሆን ሃይላንድ በአካባቢው ትልቁ ነው። እንደ ትምህርት፣ ማህበራዊ አገልግሎቶች እና መንገዶች እና መጓጓዣ ያሉ ጉዳዮችን የሚሸፍን የተገደበ ራስን በራስ የማስተዳደር ስልጣን ከስኮትላንድ መንግስት ወደ እያንዳንዱ ንዑስ ክፍል ተወስዷል። ስኮትላንድ በዩናይትድ ኪንግደም ሁለተኛዋ ትልቅ ሀገር ነች እና በ 2012 ከህዝቡ 8.3% ይሸፍናል ። የስኮትላንድ መንግሥት በ9ኛው ክፍለ ዘመን ራሱን የቻለ ሉዓላዊ አገር ሆኖ እስከ 1707 ድረስ ኖረ። በ1603 የስኮትላንድ ጄምስ ስድስተኛ በውርስ የእንግሊዝና የአየርላንድ ንጉሥ ሆነ፣ በዚህም የሶስቱ መንግሥታት ግላዊ አንድነት ፈጠረ። በመቀጠል ስኮትላንድ በግንቦት 1 ቀን 1707 ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር የፖለቲካ ህብረት ፈጠረች አዲስ የታላቋ ብሪታንያ ግዛት። ህብረቱ የስኮትላንድ ፓርላማ እና የእንግሊዝ ፓርላማን የተከተለውን የታላቋ ብሪታንያ ፓርላማ ፈጠረ። እ.ኤ.አ. በ 1801 የታላቋ ብሪታንያ መንግሥት ከአየርላንድ መንግሥት ጋር የፖለቲካ ህብረት ፈጠረ (እ.ኤ.አ.) የታላቋ ብሪታንያ እና የሰሜን አየርላንድ ዩናይትድ ኪንግደም በ 1927)። በስኮትላንድ ውስጥ፣ የዩናይትድ ኪንግደም ንጉሳዊ አገዛዝ ለቅድመ-ህብረት የስኮትላንድ መንግሥት ልዩ ልዩ ዘይቤዎችን፣ ማዕረጎችን እና ሌሎች የግዛት ምልክቶችን መጠቀሙን ቀጥሏል። በስኮትላንድ ውስጥ ያለው የህግ ስርዓት ከእንግሊዝ እና ከዌልስ እና ከሰሜን አየርላንድ የተለየ ሆኖ ቆይቷል። ስኮትላንድ በሁለቱም በህዝብ እና በግል ህግ ውስጥ የተለየ ስልጣንን ይመሰርታል። ከ 1707 እንግሊዝ ጋር ህብረትን ከተቀላቀለበት ጊዜ ጀምሮ በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ካሉት የህግ ፣ የትምህርት ፣ የሃይማኖት እና ሌሎች ተቋማት ህልውና መቀጠል ለስኮትላንድ ባህል እና ብሄራዊ ማንነት ቀጣይነት አስተዋጽኦ አድርጓል ። እ.ኤ.አ. በ 1999 ፣ የስኮትላንድ ፓርላማ እንደገና ተቋቁሟል ፣ በብዙ የሀገር ውስጥ ፖሊሲዎች ላይ ስልጣን ያለው 129 አባላትን ባካተተ ፣ ከስልጣን የተወከለ የፓርላማ አባል። የስኮትላንድ መንግሥት መሪ በስኮትላንድ ምክትል የመጀመሪያ ሚኒስትር የሚደገፈው የስኮትላንድ የመጀመሪያ ሚኒስትር ነው። ስኮትላንድ በዩናይትድ ኪንግደም ፓርላማ በ59 የፓርላማ አባላት ተወክላለች። ስኮትላንድ የብሪቲሽ-አይሪሽ ካውንስል አባል ነች፣ አምስት የስኮትላንድ ፓርላማ አባላትን ወደ ብሪቲሽ-አይሪሽ ፓርላማ ምክር ቤት በመላክ እንዲሁም በመጀመሪያው ሚኒስትር የተወከለው የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚቴ አካል በመሆን። ሥርወ ቃል ስኮትላንድ የመጣው ከስኮቲ ነው፣ የላቲን የጌልስ ስም ነው። ፊሊፕ ፍሪማን በግሪክ ስኮቶስ () ትይዩ የሆነውን "ጨለማ፣ ጨለማ" የሚለውን በመጥቀስ፣ ከህንድ-አውሮፓዊ ሥር * ስኮት የተሰኘ የወራሪ ቡድን ስም የመውሰድ እድልን ገምቷል። የኋለኛው የላቲን ቃል ስኮሺያ (“የጋልስ ምድር”) በመጀመሪያ አየርላንድን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሎ ነበር፣ በተመሳሳይም በጥንታዊ እንግሊዝ ስኮትላንድ ለአየርላንድ ጥቅም ላይ ውሏል። በመጨረሻው በ11ኛው ክፍለ ዘመን፣ ስኮትያ ከአልባኒያ ወይም ከአልባኒ ጎን ለጎን ከወንዙ ፎርዝ በስተሰሜን (ግዕላዊ ተናጋሪ) ስኮትላንድን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። አሁን ስኮትላንድ የሚባለውን ሁሉ ለማካተት ስኮትላንድ እና ስኮትላንድ የሚሉትን ቃላት መጠቀም በመካከለኛው ዘመን መጨረሻ የተለመደ ሆ የጥንት ታሪክ ስለ ስኮትላንድ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጻፈው በ320 ዓክልበ. በግሪካዊው መርከበኛ ፒቲያስ ነበር፣ እሱም የብሪታንያ ሰሜናዊ ጫፍ "ኦርካስ" ሲል የጠራው የኦርክኒ ደሴቶች ስም ምንጭ ነው። የአመራር ሞዴል፣ የሰፈራ መጠናከር የሀብት ክምችት እና የተትረፈረፈ ምግብ ከመሬት በታች እንዲከማች አድርጓል።፡- 11 የሮማውያን የብሪታንያ ድል ፈጽሞ አልተጠናቀቀም, እና አብዛኛው ዘመናዊ ስኮትላንድ በሮማውያን የፖለቲካ ቁጥጥር ስር አልነበሩም. የመጀመሪያው የሮማውያን ወረራ ወደ ስኮትላንድ በ79 ዓ.ም. አግሪኮላ ስኮትላንድን በወረረ ጊዜ; እ.ኤ.አ. ወደ ደቡብ አፕላንድ. በ 1 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረቱ የሮማውያን ምሽጎች ቅሪቶች በሰሜን በኩል እስከ ሞራይ ፈርት ድረስ ይገኛሉ። በሮማ ንጉሠ ነገሥት ትራጃን (አር. 98–117) የግዛት ዘመን የሮማውያን ቁጥጥር በታይን ወንዝ እና በሶልዌይ ፈርት መካከል ካለው መስመር በስተደቡብ ወደ ብሪታንያ አልፏል። በዚህ መስመር ላይ የትራጃን ተከታይ ሃድሪያን (አር. 117–138) በሰሜን እንግሊዝ የሃድሪያን ግንብ አቆመ፡ 12 እና ሊምስ ብሪታኒከስ የሮማ ግዛት ሰሜናዊ ድንበር ሆነ። የሮማውያን ተጽእኖ በደቡባዊው የአገሪቱ ክፍል ላይ ከፍተኛ ነበር, እናም ክርስትናን ወደ ስኮትላንድ አስተዋውቀዋል: 13-14 : 38 የአንቶኒን ግንብ የተገነባው ከ142 ጀምሮ በሃድሪያን ተከታይ አንቶኒኑስ ፒዩስ (አር. 138–161) ትእዛዝ ሲሆን የሮማን የስኮትላንድ ክፍል ከደሴቱ የማይተዳደር ክፍል በመከላከል በፈርት ኦፍ ክላይድ እና በፈርት ኦፍ ፈርት መካከል ካለው መስመር በስተሰሜን ይገኛል። ወደ ፊት። እ.ኤ.አ. 208-210 በካሌዶኒያ የተሳካ የሮማውያን ወረራ የተካሄደው በ197 በካሌዶኒያውያን የተደረገውን ስምምነት ለማፍረስ በንጉሠ ነገሥት ሰቨራን ሥርወ መንግሥት ንጉሠ ነገሥት ነበር ፣ ግን በታላቋ ብሪታንያ ላይ ዘላቂ ወረራ የተካሄደው በታላቁ ንጉሠ ነገሥት ሴፕቲዩስ ሞት ምክንያት ነው። ሰቬረስ (አር. 193–211) በኤቦራኩም (ዮርክ) ዘመቻ ላይ እያለ እና ካሌዶናውያን በ210–211 እንደገና አመጹ። በሴቨራን ዘመቻ የሮማውያን ጦር ያቆሙት ምሽጎች በአግሪኮላ በተቋቋመው አቅራቢያ ተቀምጠዋል እና በሃይላንድ ውስጥ በግሌን አፍ ላይ ተሰብስበዋል ። ለሮማውያን ታሪክ ጸሐፊዎች ታሲተስ እና ካሲየስ ዲዮ፣ የስኮትላንድ ደጋማ ቦታዎች እና ከወንዝ ፎርዝ በስተሰሜን ያለው አካባቢ ካሌዶኒያ ተብሎ ይጠራ ነበር። ካሲየስ ዲዮ እንዳለው የካሌዶኒያ ነዋሪዎች ካሌዶኒያውያን እና ማኤታኢዎች ነበሩ። ሌሎች ጥንታዊ ደራሲያን "ካሌዶኒያን" የሚለውን ቅጽል በሰሜንም ሆነ በብሪታኒያ ውስጥ የትኛውም ቦታ ላይ ለማመልከት ተጠቅመውበታል, ብዙውን ጊዜ የክልሉን ሰዎች እና እንስሳት, ቀዝቃዛ የአየር ጠባይዋን, ዕንቁዋን እና ታዋቂ የእንጨት ኮረብታዎችን (ላቲን: ጨዋማ) ይጠቅሳሉ, ይህም 2 ኛ- ክፍለ ዘመን ዓ.ም ሮማዊው ፈላስፋ ቶለሚ፣ በጂኦግራፊው፣ ከ ደቡብ-ምዕራብ እንደሆነ ገልጿል። ካሌዶኒያ የሚለው ስም በደንከልድ፣ ሮሃሊየን እና ሺሃሊየን የቦታ ስሞች ላይ ተስተጋብቷል። ስኮቲዎች የተሳተፉበት በብሪታንያ በ4ኛው ክፍለ ዘመን በሮማውያን አገዛዝ ላይ የተካሄደው ታላቅ ሴራ በመጪው ቴዎዶስዮስ ተሸንፏል። በስኮትላንድ ውስጥ ሊሆን የሚችለው ከገዢው ንጉሠ ነገሥት ቫለንስ (አር. 364-378) በኋላ ቫለንቲያ የሚባል አዲስ ግዛት መመስረት አስከትሏል። የሮማውያን ወታደራዊ መንግስት በ 5 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ከደሴቱ ሙሉ በሙሉ ተወግዷል, በዚህም ምክንያት የብሪታንያ አንግሎ-ሳክሰን ሰፈራ እና ሳክሶኖች ወደ ደቡብ ስኮትላንድ እና የተቀረው የምስራቅ ታላቋ ብሪታንያ ፍልሰት ምክንያት ሆኗል. መካከለኛ እድሜ ከስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ፣ አሁን ስኮትላንድ የሚባለው አካባቢ በሦስት አካባቢዎች ተከፈለ፡- ፒክትላንድ፣ በማዕከላዊ ስኮትላንድ ውስጥ የትንንሽ ጌትነት ሥምሪት ሥራ፤፡ 25–26 ደቡብ ምሥራቅ ስኮትላንድን የገዛው የኖርተምብሪያ አንግሎ ሳክሰን መንግሥት፤፡ 18– 20 እና ዳል ሪያታ፣ በአየርላንድ ሰፋሪዎች የተመሰረቱት፣ የጌሊክ ቋንቋንና ባህልን ይዘው ይመጡ ነበር። . ሥዕሎቹ እስከ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ባሪያዎችን ያቆዩ ነበር (በአብዛኛው በጦርነት የተያዙ)።፡ 26–27 በ እና ላይ የጌሊክ ተጽእኖ ሚስዮናውያን ሆነው በሚሰሩት ብዛት ባላቸው የጌሊክ ተናጋሪ ቀሳውስት አመቻችቷል።፡ 23–24 በስድስተኛው ክፍለ ዘመን በአዮና ደሴት ሲሰራ፣ ሴንት ኮሎምባ ከመጀመሪያዎቹ እና በጣም ታዋቂዎቹ ሚስዮናውያን አንዱ ነበር። 39 ቫይኪንጎች ስኮትላንድን መውረር የጀመሩት በስምንተኛው ክፍለ ዘመን ነው። ዘራፊዎቹ ባሪያዎችን እና የቅንጦት ዕቃዎችን ቢፈልጉም ዋናው ተነሳሽነታቸው መሬት ለማግኘት ነበር። በጣም ጥንታዊዎቹ የኖርስ ሰፈሮች በሰሜናዊ ምዕራብ ስኮትላንድ ውስጥ ነበሩ, ነገር ግን በመጨረሻ በባህር ዳርቻ ላይ ብዙ ቦታዎችን አሸንፈዋል. የድሮው ኖርስ በሰሜናዊ ደሴቶች ውስጥ ጋሊክን ሙሉ በሙሉ ተፈናቅሏል፡ 29–30 በዘጠነኛው ክፍለ ዘመን የኖርስ ስጋት ሲናድ ማክ አይልፒን (ኬኔዝ 1) የሚባል ጌኤል በፒክትላንድ ላይ ስልጣን እንዲይዝ ፈቀደለት፣ የዘመናችን ነገሥታት የዘር ሐረጋቸውን የሚከተሉበት ንጉሣዊ ሥርወ መንግሥት አቋቋመ፣ እና የፒክቲሽ ባሕል መጨረሻ መጀመሪያ ላይ ምልክት ያደርጋል። 31–32 አልባ የሚባለው የሲናኤድ መንግሥት እና ዘሮቹ በባህሪው ጌሊካዊ ነበሩ ነገር ግን ከፒክትላንድ ጋር በተመሳሳይ አካባቢ ነበር። በአሥረኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ፣ የፒክቲሽ ቋንቋ ተናጋሪዎቹ ወደ ጋሊሊክ ሲቀየሩ ጠፋ።፡ 32–33 ከምሥራቃዊ ስኮትላንድ ከወንዙ ፎርዝ በስተሰሜን እና ከወንዙ ስፓይ ወንዝ በስተደቡብ፣ መንግሥቱ በመጀመሪያ ወደ ደቡብ፣ ወደ የቀድሞ የሰሜንምብሪያን መሬቶች፣ እና በሰሜን በኩል ወደ ሞራይ።፡ 34–35 በሚሌኒየሙ መባቻ አካባቢ፣ በግብርና መሬቶች ላይ ማእከላዊነት ተፈጠረ እና የመጀመሪያዎቹ ከተሞች መመስረት ጀመሩ፡ 36–37 በአስራ ሁለተኛው እና አስራ ሶስተኛው ክፍለ ዘመን አብዛኛው የስኮትላንድ ግዛት በአንድ ገዥ ቁጥጥር ስር ነበር። መጀመሪያ ላይ የጌሊክ ባህል የበላይ ነበር፣ ነገር ግን ከፈረንሳይ፣ እንግሊዝ እና ፍላንደርዝ የመጡ ስደተኞች የበለጠ የተለያየ ማህበረሰብ ፈጥረዋል፣ የጌሊክ ቋንቋ በስኮቶች መተካት ጀመረ። ባጠቃላይ የዘመኑ ብሔር-አገር ከዚህ ወጣ። በዚህ ጊዜ መጨረሻ ላይ ከእንግሊዝ ጋር የተደረገ ጦርነት የስኮትላንድ ብሔራዊ ንቃተ ህሊና እድገት ጀመረ።፡ 37-39 : 1 ዴቪድ 1ኛ እና ተተኪዎቹ የንጉሣዊ ኃይልን ያማከለ፡ 41-42 እና ዩናይትድ ዋና ስኮትላንድን በመቆጣጠር ክልሎችን ያዙ። እንደ ሞራይ፣ ጋሎዋይ እና ካትነስ በ1164 የሶመርሌድ ሞትን ተከትሎ በተለያዩ የስኮትላንድ ጎሳዎች ሲገዙ በነበሩት ሄብሪዶች ላይ ስልጣኑን ማራዘም ባይሳካለትም። ሁለቱም የአንግሎ-ኖርማን ገቢ ፈጣሪዎች እና ተወላጆች የጌሊክ አለቆች ንጉሱን በማገልገል ምትክ መሬት ተሰጥቷቸዋል።፡ 53–54 በዚህ ጊዜ ውስጥ ከስኮትላንድ ደቡብ ጎረቤት ጋር ያለው ውስብስብ ግንኙነት የስኮትላንድ ነገሥታት የእንግሊዝ የፖለቲካ አለመረጋጋትን ለመበዝበዝ የተሳካ እና ያልተሳካ ሙከራ በማድረግ ይታወቃል። በመካከለኛው ዘመን በስኮትላንድ እና በእንግሊዝ መካከል ረዥሙ የሰላም ጊዜ፡ ከ1217-1296
13399
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8B%96%E1%8A%96%E1%89%BD%20%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD
የፈርዖኖች ዝርዝር
የግብጽ ፈርዖኖች ዝርዝር በሥርወ መንግሥታት አከፋፈል እንደ ተለመደ ከማኔጦን የተወረሰ ነው። በተጨማሪ አንዳንድ ሌላ ጥንታዊ ዝርዝር ምንጭ ይታወቃል። ለመሆኑ ለብዙዎች ፈርዖኖች በሥነ ቅርስ የሃይሮግሊፍ መዝገብ በመገኘቱ፣ የስሞቻቸው አጠራር በግብጽኛ አሁን ሊታወቅ ይችላል። ለብዙዎቹም አያሌ ልዩ ስሞች አሏቸው። ጥንታዊው መንግሥት የጥንታዊ መንግሥት ዘመኖች ቁጥር በትክክል ሊታወቅ አይችልም። ከጥንታዊው ዘመን በኋላ የመካከለኛው መንግሥት (ምሥር) ፈርዖኖች መጀመርያ የገቡት 2130 ዓክልበ. ግድም ስለ ሆነ፣ ጥንታዊው መንግሥት ከዚያው በፊት መጨረስ ነበረበት። ነገር ግን ለያንዳንዱ ፈርዖን የዘመነ መንግሥታቸው ዕድሜዎች በየምንጩ እጅግ ይለያልና በጠቅላላ ምን ያህል ጊዜ እንደ ፈጀ ለማለት ያስቸግራል። በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት ዘንድ የተመሠረተው 3200-3100 ዓክልበ. ግድም ቢሆንም፣ ይህ ግመት ብቻ መቅረቱ ማስታወስ ያሻል። ከ1ኛው ሥርወ መንግሥት አስቀድሞ በደቡብ የነገሡት አለቆች ንጉስ ጊንጥ ሁለት ጭላቶች 1ኛው ሥርወ መንግሥት ናርመር (/ ሜኒስ) 1 ቴቲ (አሃ) ጀር (ኢቲ) ጀት (ኢታ) ደን (ሰምቲ) አነጅብ (መርባፐን) ሰመርኸት (ሰምሰም) 2ኛው ሥርወ መንግሥት ሆተፕሰኸምዊ (ሆተፕ) ነብሬ (ካካው?) ሰነጅ (ወነግ) 3ኛው ሥርወ መንግሥት ነጨሪኸት (ጆሰር) ሳናኅት (ነብካ?) ኃባ (ነብካሬ?) ሁኒ (ሁኒሱት) 4ኛው ሥርወ መንግሥት 5ኛው ሥርወ መንግሥት ጀድካሬ ኢዜዚ 6ኛው ሥርወ መንግሥት 2 ቴቲ 1 ፔፒ 1 መረንሬ 2 ፔፒ 2 መረንሬ 7ኛው ሥርወ መንግሥት ማኔጦንና ሌሎቹ ጥንታዊ ምንጮች ለ7ኛው ሥወ መንግሥት በርካታ ተጨማሪ ስሞች (እስከ 70 ፈርዖኖች ድረስ) አስገብተዋል። ከነዚህም ሁሉ አንዱ ስም ብቻ (የነፈርካሬ ነቢ) ኅልውና በሥነ ቅርስ ተረጋግጧል። ስለዚህ ብዙ ሊቃውንት 7ኛው ሥርወ መንግሥት እንደ ኅሣዊ (ታሪካዊ እንዳልሆነ) ይቆጥሩታል። 8ኛው ሥርወ መንግሥት የማኔጦን 8ኛው ሥርወ መንግሥት እንደገና ብዙ ተጨማሪ ስሞች (በጠቅላላ 27) አሉት። ከነዚህ ሁሉ 3 ብቻ በዕውነት እንደ ነገሡ ይታወቃል። እነርሱም ቃካሬ ኢቢ፣ ነፈርካውሆር እና ዋጅካሬ ናቸው። ሌሎቹ ስሞች በኋለኛ ዘመን በውሸት እንደ ተፈጠሩ ይታሥባል። መጀመርያው ጨለማ ዘመን (9ኛው-11ኛው ሥርወ መንግሥታት) ከጥንታዊው መንግሥት መጨረሻ በኋላ ሥነ ቅርስ ስለሚከተለው ዘመን (2758-2413 ዓክልበ. ግድም) ዝም ይላል። ከዚሁም ዘመን በሕዋላ (2413-2002 ዓክልበ. ግድም) ብዙ አይልም። የመቃብሮች ቁጥር እጅግ በመቀነሱ እንዲህ የሕዝብ ቁጥር መቀነሱ ይታወቃል። ፈርዖኖች እንደገና ሲታዩ፣ ዋና ከተማቸው እንደ ዱሮ በሜንፊስ ሳይሆን አሁን በሄራክሌውፖሊስ ይገኛል። ለታሪክ በእርግጥ የታወቁት ፈርዖኖች ጥቂት ናቸው፤ አከታተላቸውና ዘመኖቻቸው የሚጠራጠር ነው። ዋህካሬ ቀቲ 2417-2350 ዓክልበ. ግድም 1 ነፈርካሬ ቀቲ ? 2350-2331 ዓክልበ. ግድም መሪብታዊ ቀቲ 2331-2271 ዓክልበ. ግድም ሳ-ቀቲ ኡሰርመሬ ? 2271-2236 ግድም 2 ነፈርካሬ ቀቲ ? 2236-2232 ዓክልበ. ግድም ሸድ ኡሰርሃፒ ? 2232-2200 ግድም ነብካውሬ ቀቲ 2200-2167 ዓክልበ. ግድም ሰነን ነፈርካሬ? 2167-2147 ግድም መሪካሬ 2147-2081 ግድም 11ኛው ሥርወ መንግሥት 10ኛው ሥርወ መንግሥት በሄራክሌውፖሊስ እየገዛ፣ ተወዳዳሪው 11ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ወደ ደቡብ ተመሠረተ። ይሄ ሥርወ መንግሥት በመጨረሻ መላውን ግብጽ ያዘ። 2 መንቱሆተፕ 2121-2077 ዓክልበ. ግድም 1 አንተፍ 2077-2066 ዓክልበ. ግድም 2 አንተፍ 2066-2016 ዓክልበ. ግድም 3 አንተፍ 2016-2010 ዓክልበ. ግድም 3 መንቱሆተፕ 2010-2003 ዓክልበ. ግድም 4 መንቱሆተፕ 2003-2002 ዓክልበ. ግድም መካከለኛው መንግሥት 12ኛው ሥርወ መንግሥት 1 አመነምሃት 2002-1972 ዓክልበ. ግድም 1 ሰኑስረት 1972-1938 ዓክልበ. ግድም 2 አመነምሃት 1938-1905 ዓክልበ. ግድም 2 ሰኑስረት 1905-1888 ዓክልበ. ግድም 3 ሰኑስረት 1888-1859 ዓክልበ. ግድም 3 አመነምሃት 1859-1832 ዓክልበ. ግድም 4 አመነምሃት 1832-1824 ዓክልበ. ግድም ሶበክነፈሩ (ንግሥት) 1824-1820 ዓክልበ. ግድም ሁለተኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው-17ኛው ሥርወ መንግሥታት) 13ኛው ሥርወ መንግሥት ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ 1819-1816 ዓክልበ. ግድም ሰኸምካሬ ሶንበፍ 1816-1812 ዓክልበ. ግድም ነሪካሬ 1812-1811 ዓክልበ. ግድም ሰኸምካሬ 5 አመነምሃት 1811-1808 ዓክልበ. ግድም አመኒ ቀማው 1808-1806 ዓክልበ. ግድም ሆተፒብሬ 1806-1803 ዓክልበ. ግድም ዩፍኒ 1803 ዓክልበ. ግድም 6 አመነምሃት 1803-1800 ዓክልበ. ግድም ሰመንካሬ ነብኑኒ 1800-1798 ዓክልበ. ግድም ሰኸተፒብሬ 1798-1796 ዓክልበ. ግድም ሰዋጅካሬ 1796 ዓክልበ. ግድም ነጀሚብሬ 1796 ዓክልበ. ግድም ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ 1795-1791ዓክልበ. ግድም ረንሰነብ 1791 ዓክልበ. ግድም ሆር አዊብሬ 1791-1783 ዓክልበ. ግድም ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው 1783-1781 ዓክልበ. ግድም ጀድኸፐረው 1781 ዓክልበ. ግድም ሰጀፋካሬ 1781-1776 ዓክልበ. ግድም ኹታዊሬ ወጋፍ 1776-1774 ዓክልበ. ግድም ኡሰርካሬ ኸንጀር 1774-1766 ዓክልበ. ግድም ስመንኽካሬ ኢሚረመሻው 1766-1754 ዓክልበ. ግድም ሰኸተፕካሬ አንተፍ 1754-1744 ዓክልበ. ግድም ሴት መሪብሬ 1744-1741 ዓክልበ. ግድም 3 ሶበክሆተፕ 1741-1702 ዓክልበ. ግድም 1 ነፈርሆተፕ 1702-1690 ዓክልበ. ግድም ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ 1690-1684 ዓክልበ. ግድም መርሆተፕሬ 5 ሶበክሆተፕ 1684-1680 ዓክልበ. ግድም ኻውተፕሬ 6 ሶበክሆተፕ 1680-1676 ዓክልበ. ግድም ዋሂብሬ ኢቢያው 1676-1665 ዓክልበ. ግድም መርነፈሬ አይ 1665-1661 ዓክልበ. ግድም፤ ከርሱ በኋላ ያሉት ከጤቤስ ውጭ አልገዙም። መርሆተፕሬ ኢኒ 1661-1659 ዓክልበ. ግድም ሰዋጅተው 1659-1656 ዓክልበ. ግድም መርሰኸምሬ 1656-1653 ዓክልበ. ግድም ሰውጅካሬ ሆሪ 1653-1648 ዓክልበ. ግድም 7 ሶበክሆተፕ 1648-1646 ዓክልበ. ግድም መርኸፐሬ 1646 ዓክልበ. ግድም ሰኸቀንሬ 1646 ዓክልበ. ግድም በ13ኛው ሥርወ መንግሥት ውድቀት 16ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ፣ ሌላው «የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት» በአቢዶስ ተነሡ። 14ኛው ሥርወ መንግሥት ከከነዓን የደረሱ እረኞችና ነጋዴዎች በአባይ ወንዝ አፍ በስሜን ግብጽ ነጻ መንግሥት መሠረቱ። ይህ ለጊዜው ከ13ኛው ሥርወ መንግሥት ጋር አንድላይ ነበር (1821-1742 ዓክልበ. ግድም)፤ ዘመናቸው ግን እርግጠኛ አይደለም። ያክቢም ሰኻኤንሬ 1821-1811 ዓክልበ. ግድም ያዓሙ ኑብዎሰሬ 1811-1801 ቃረህ ኻዎሰሬ 1801-1791 አሙ አሆተፕሬ 1791-1786 ሸሺ ማዓይብሬ 1786-1753 ነህሲ 1753 ኑያ 1752 ሸነህ 1752-1747 ሸንሸክ 1747 ዋዛድ 1746-1742 ያዕቁብ-ሃር 1742 ዓክልበ. ግድም፤ ከርሱ በኋላ ይህ ሥርወ መንግሥት ከጤቤስ ተሠረዘ። 15ኛው ሥርወ መንግሥት ከመርነፍሬ አይ ዘመን ቀጥሎ (1661 ዓክልበ.) ሌሎች ከከነዓን ገብተው አዲስ ተወዳዳሪ መንግሥት በስሜን ግብጽ ተነሣ፤ እሱም ሂክሶስ (ኸካ-ሻሱ ወይም «ውጫገር አለቆች») ይባላል። ሳኪር-ሃር 1661-1642 አፐር-አናቲ 1642-1638 ኽያን 1638-1602 ሻሙቄኑ 1602-1593 አፐፒ 1593-1560 ኻሙዲ 1560-1548 16ኛው ሥርወ መንግሥት የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ተከታዮች በጤቤስ ናቸው። በዚህም ዘመን አቢዶስ የራሱን የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት እንደ ነበረው ይታሥባል። ጀሁቲ 1646-1643 8 ሶበክሆተፕ 1643-1637 3 ነፈርሆተፕ 1636 መንቱሆተፒ 1635 1 ነቢሪራው 1635-1614 2 ነቢሪራው 1613 ሰመንሬ 1612 በቢአንኽ 1612-1600 ሰኸምሬ ሸድዋሰት 1600-1596 የሚከተሉት አጫጭር ዘመናት የገዙት ነገሥታት ቅድም-ተከተል እርግጠኛ አይደለም። 1 ደዱሞስ ? 1595 ሞንተምሳፍ ? 1594 መራንኽሬ 6 መንቱሆተፕ ? 1593 4 ሰኑስረት ? 1592 2 ደዱሞስ ? 1591 በ1590 ዓክልበ. ግድም የ15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን አፐፒ ጤበስን ማረከ። 17ኛው ሥርወ መንግሥት ሂክሶስ ከጤቤስ ከወጡ በኋላ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት ተከታዮች በጤቤስ ሆኑ። የገዙት ነገሥታት ቅድም-ተከተል እርግጠኛ አይደለም። ራሆተፕ 1588-1584 ዓክልበ. ግ. 1 ሶበከምሳፍ 1584-1577 ዓክልበ. ግ. 2 ሶበከምሳፍ 1577 5 አንጠፍ 1577-1574 6 አንጠፍ 1574-1568 7 አንጠፍ 1568 ሰናኽተንሬ አሕሞስ 1567 ሰቀነንሬ ታዖ 1566-63 ካሞስ 1563-1558 ዓክልበ. ግድም አዲሱ መንግሥት (18ኛው-20ኛው ሥርወ መንግሥታት 18ኛው ሥርወ መንግሥት 1 አሕሞስ 1558-1534 ዓክልበ. 1 አመንሆተፕ 1534-1513 ዓክልበ. 1 ቱትሞስ 1513-1501 ዓክልበ. 2 ቱትሞስ 1501-1487 ዓክልበ. ንግሥት ሃትሸፕሱት 1487-1466 ዓክልበ. 3 ቱትሞስ 1487-1433 ዓክልበ. 2 አመንሆተፕ 1435-1409 ዓክልበ. 4 ቱትሞስ 1409-1399 ዓክልበ. 3 አመንሆተፕ 1399-1361 ዓክልበ. አኸናተን 1361-1344 ዓክልበ. ንግሥት ነፈርነፈርኑአተን 1344-1341 ዓክልበ. ስመንኽካሬ 1341-1340 ዓክልበ. ቱታንኻመን 1340-1331 ዓክልበ. አይ 1331-1327 ዓክልበ. ሆረምኸብ 1327-1300 ዓክልበ. 19ኛው ሥርወ መንግሥት 1 ራምሴስ 1300-1298 ዓክልበ. 1 ሰቲ 1298-1287 ዓክልበ. 2 ራምሴስ 1287-1221 ዓክልበ. መርነፕታህ 1221-1211 ዓክልበ. 2 ሰቲ 1211-1205 ዓክልበ. ሲፕታህ 1205-1199 ዓክልበ. ንግሥት ተዎስረት 1199-1197 ዓክልበ. 20ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ዝርዝር ፈርዖኖች ዝርዝር
50108
https://am.wikipedia.org/wiki/Love%2C%20Simon
Love, Simon
(እንግሊዝኛ)(በአማርኛ "ከፍቅር ጋር፣ ሳይመን") 2018 እ.አ.አ የተለቀቀ በ በተጻፈው በተባለው መጽሐፍ መሰረት በ የተዘጋጀ አሜሪካዊ የፍቅርና ወጣት ኮሜዲ-ድራማ ፊልም ነው። ዋና ዋና ተዋናዮቹ እና ናቸው። የፊልሙ ጭብጥ የሚያጠነጥነው ሳይመን ስፒየር () በተባለ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ላይ ነው። ሳይመን እራሱን ይፋ ያላወጣ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ ሲሆን ይህም እንዳይታወቀብት ሚስጥሩን ከቤተሰቡና ጓደኞቹ እንዲሁም ማንነቱን ለትምሕርት ቤት ሊያጋልጥው ካስፈራራው ሰው ጋር የሚያደርገውን ትግል ያሳያል። በተጨማሪም በበይነ መረብ ከተዋወቀው እና ፍቅር ካስያዘው ነገር ግን ማንነቱን የማያውቀውን የክፍል ጓደኛው ማን እንደሆን ለማወቅ የሚያደርገውንም ጥረት ያሳያል። መጀመሪያ የታየው ፌብሪወሪ 27፣ 2018 እ.አ.አ በ ሲሆን በይፋ የተለቀቀው በዩናይትድ ስቴትስ ማርች 16 2018 እ.አ.አ ነው። የፊልም ተቺዎች በበኩላቸው ፊልሙ ባሉት "ደማቅ የፍቅር ስሜት፣ ለየት ለየት ያለ የተዋናዮች ቡድንና አብዮታዊ መደበኛነት" አሞግሰውታል። በተጨማሪም ፊልሙን "አስደሳችና ልብ የሚነካ" መሆኑን ገለጸዋል። በስመ ጥር የሆሊውድ ስቱዲዮ የተሰራ የመጀመሪያው በተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪ ወጣት የፍቅር ሕይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው ፊልም በዓለም ዙሪያ $65 ሚሊዮን ብር ገቢ አስገኝቷል። ሳይመን ስፒየር በአትላንታ፣ ጆርጂያ ክፍለ ከተማ የሚኖር የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነቱን ያልገለጸ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ነው። ከቤተሰቡ ጋር ጠንካራና በፍቅር የተሞላ ግንኙነት አለው። አስቀድሞ የሚያውቃቸው ኒክ () እና ሊያ () እንዲሁም ቅርብ ጊዜ ከተዋወቃት አቢ () ጋር ጥብቅ ጓደኝነት መስርቷል። አንድ ቀን ሊያ ሳይመንን የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች የምስጢር መስጫ ድረ ገጹ ላይ በድብቅ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪ ስለሆነው አንድ የትምህርት ቤታቸው ተማሪ ጽፎ ስላየችው ጽሁፍ ትነገረዋለች። ስለተማሪው የሚታወቀው በኦንላይን ስሙ "" (ብሉ) መባሉ ብቻ ነው። ሳይመን በኢሜይል ከብሉ ጋር መጻጻፍ ይጀምራል፣ እርሱም ለኢሜይሉ "" (ዣክ) የሚል ስም ይጠቀማል። ሁለቱም ስለራሳቸው ግላዊ መረጃ በመለዋወጥ ግንኙነት ይፈጠራሉ። ይሁን እንጂ እርስ በእርሳቸው የተላላኳቸው ኢሜይሎች በስህተት በሌላ ተማሪ እጅ ይገባል። የሳይመንን ሚሰጢር በእጁ ያስገባው ማርቲን () የሚባለው ተማሪ አቢን የሳይመን ጓደኛ በጣም ይወዳታል ነገር ግን ጓደኛ ሊያደርጋት አልቻለም። የሳይመንን ምስጢር እንደ ማስፈራሪያ በመጠቀም አቢን ጓደኛው እንድትሆን እንዲረዳው ይህን ካላደረገ ግን ምስጢሩን ለመላው ትምህርት ቤት እንደሚነግርበት አስፈራራው፡፡ ሳይመን በዚህ መሃል የክፍል ጓደኛው የሆነው ብራም () "ብሉ" ሊሆን ይችላል ብሎ ማሰብ ይጀምራል። በሃሎዊን ግብዣ ላይ ሳይመን ከብራም ጋር ለመነጋገር ቢሞክርም ከሴት ተማሪ ጋር ሲሳሳም ያየዋል። ሳይመን ለኒክ አቢን የሚወድ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነ የፍቅር ጓደኛ እንዳላት በመንገር ይዋሸዋል። ከግብዣው በኋላ ሊያ ለሳይመን አንድን ሰው እስከ ሕይወቷ መጨረሻ የምታፈቅር ሆኖ እንደሚሰማት ትነግረዋለች። ሳይመን ይህ የምታፈቅረው ሰው ኒክ ነው ብሎ ያምናል። በአንድ ምግብ ቤት ውስጥ ሳይመን ከአቢና ከማርቲን ጋር ተገናኝቶ ለሚያሳዩት የቲያትር ትዕይንት ይለማመዳሉ። ከሳይመንና ከአስተናጋጃቸው፣ ላይል ()፣ በመሃል ጥሩ ግንኙነት ይፈጠራል። ሳይመን እርሱ "ብሉ" ሊሆን ይችላል ብሎ ያምናል። በኋላ በሌሊት ሳይመን ለአቢ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነቱን ይነግራታል። እርሷም በአዎንታዊ ስሜት ትቀበለዋለች። በትምህርት ቤት የኳስ ጨዋታ ላይ ሆነው ሳይመን ላይልን ያየዋል። ላይል "ብሉ" መሆኑን ሊጠይቅ እያሰበ ሳለ ግን ላይል አቢን እንደሚወድ ይደርስበታል። በዚህም የተናደደው ሳይመንን ማርቲን ምክር እንዲሰጠው ሲጠይቅ ሳይመን አዝወትሮ መነዝነዙ አበሳጭቶት "ደፍረህ የፈለግከውን አድርግ ወይም ተወው" ይለዋል። በዚህ መሰረት ማርቲን ያቀደውን ለማድረግ ይወስናል። ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት ተሳታፊዎች ሁሉ ብሔራዊ መዝሙር መዘመራቸውን ማርቲን ያስቆማና ለአቢና ለተሳታፊዎች ሁሉ አቢን እንደሚወድ ይነግራቸዋል። አቢ ግን ለእርሱ እንደዚያ ዓይነት ስሜት እንደሌላት ትነግረዋለች። ይህንንም ተከትሎ ማርቲንን ሌሎቹ ተማሪዎቹ ያላገጡበታል። ማርቲን በተፈጠረው ነገር ሰዎች እርሱ ላይ ማላገጣቸውን እንዲያቆሙና በበቀል ስሜት በገና ዋዜማ የሳይመን ኢሜይሎችን በምስጢር ድረ ገጹ ላይ በመለጠፍ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነቱን ለመላው ትምህርት ቤት ያሳውቅበታል። የሳይመን እህት ኖራ () ወንድሟን ልታጽናናው ብትሞክርም ፍቃደኛ ሳይሆን በመቅረት የመኝታ ቤቱ በር ይዘጋባታል በዚህም ብቻ ሳያበቃ ከትምህርት ቤት ጓደኞቹ ለሚደርሱት መልዕክቶች ምላሽ መስጠት ያቆማል። በዕለተ ገና ሳይመን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነቱን ለወላጆቹ ይነግራቸዋል። ምንም እንኳ ቢገርማቸውም ይቀበሉታል። ከበዓል ዕረፍት በኋላ ፍቅረኛሞች የሆኑት ኒክ እና አቢ ተበሳጭተው ሳይመንን ስለ ነገራቸው ውሸቶች ያፋጥጡታል። እርሱም ያደረጋቸውን ነገሮች በሙሉ ማርቲን እያስፈራራው የሰራቸው ጥፋቶች መሆኑን ይነግራቸዋል። ሊያ የምትወደው ኒክን ሳይሆን ሳይመን መሆኑን ትነግረዋለች። ጓደኞቹ ከተጣሉት በኋላ ሳይመን ከብሉ የመጨረሻ ኢሜይል ይደርሰዋል። በኢሜይሉ ውይይታቸው ብሉ ይፋ በመውጣቱ ማዘኑን ይገልፃል። ከዚያህ በኋላም መጻጻፋቸውን መቀጠል እንደማይፈልግ ነግሮ የኢሜይል መለያውን ያስወግዳል። ሳይመን ጓደኞቹን ብቻ ሳይሆን ፍቅር ያስያዘው ምስጢራዊውን ሰው ስላጣ በጣም ያዝናል። በትምህርት ቤት መመገቢያ ክፍል ውስጥ ሳይመንን እና ግልጽ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪ የሆነ ኢታን () በተባለ ሌላ ተማሪ ላይ ሁለት ተማሪዎች ያላገጣሉ። በሳይመን እና በኢታን መካከል የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነታቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ ያጋጠሟቸውን ችግሮች በመወያየት ጥሩ ግንኙነት ይፈጠራሉ። ሳይመን ሊያን ይቅርታ ይጠይቃታል። በምስጢር መስጫ ድረ ገጹ ላይ ጓደኞቹን በይፋ ይቅርታ ይጠይቃቸዋል እንዲሁም ብሉ ከእርሱ ጋር የትምህርት ቤት ካርነቫል በዓል ላይ እንዲገናኙ ይጠይቀዋል። ከትምህርት ቤቱ የሙዚቃ ዝግጅት በኋላ ሊያ፣ ኒክ እና አቢ ከሳይመን ጋር እርቅ ያወርዱና ከእነርሱ ጋር ወደ ካርነቫሉ እንዲሄድ ይጋብዙታል። ሳይመን ብሉን ለመጠበቀ ፌሪስ መንኩራኮሩ ላይ ይቀመጣል። ሳይመን የፌሪስ መንኩራኮር ላይ ለመቆየት የገዛቸው ትኬቶች በሙሉ ሲያለቁ ማርቲን ላጥፋው ጠፋት ካሳ ሌላ አንድ ዙር ትኬት ለሳይመን ይገዛለታል። ዙሩ ከመጀመር በፊት ብራም ከሳይመን ጎን በመቀመጡ ብሉ እርሱ መሆኑን ለሁሉም ግልጽ ያደርጋል። ሳይመን ከሴት ተማሪ ሲሳሳም ያየው በስካር መንፈስ የተሰራ ስህተት እንደነበረ ይነግረዋል። አንድ ላይ ፌሪስ መንኩራኮሩ ላይ ተቀምጠው ይሳሳማሉ ይሄንንም ክስተት ቆመው ሲመለከቱ የነበሩት ጓደኞቻቸው ደስታቸውን በጨብጨባ ይገልጣሉ። የሳይመን ሕይወት ቀስ በቀስ ወደ ቀድሞ ሁኔታው ይመለሳል። እርሱና ብራም ፍቅረኛሞች ይሆናሉ። የአሜሪካ ፊልሞች
52380
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8B%8A%E1%89%B5
ዳዊት
ዴቪድ (/ /፣ ዕብራይስጥ: ፣ ዘመናዊ: ዴቪድ፣ ቲቤሪያኛ: ዳዊ] በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ የእስራኤል እና የይሁዳ የተባበሩት ንጉሠ ነገሥት ንጉሥ ተብሎ ተገልጿል:: በመጽሐፈ ሳሙኤል ውስጥ፣ ዳዊት በደቡባዊ ከነዓን የፍልስጥኤማውያን ሻምፒዮን የሆነውን ግዙፉን ጎልያድን በመግደል ዝናን ያተረፈ ወጣት እረኛ እና በገና ሰጭ ነው። ዳዊት በተዋሃደው የእስራኤል የመጀመሪያው ንጉሥ በሳኦል ተወዳጅ ሆነ፤ እና ከሳኦል ልጅ ከዮናታን ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መሥርቷል። ዳዊት ዙፋኑን ለመንጠቅ እየፈለገ ያለው ፓራኖይድ፣ ሳኦል ዳዊትን ለመግደል ሞክሯል፣ ይህም ሁለተኛው ተደብቆ ለብዙ አመታት በሽሽት እንዲሰራ አስገደደው። ሳኦልና ዮናታን ከፍልስጥኤማውያን ጋር በጦርነት ከተገደሉ በኋላ የ30 ዓመቱ ዳዊት በመላው እስራኤልና በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆኖ ተቀባ፤ ከዚያም የኢየሩሳሌምን ከተማ ድል በማድረግ የእስራኤል ዋና ከተማ አድርጎ አቋቋመና ታቦቱን ወሰደ። የእስራኤላውያን ሃይማኖት የአምልኮ ማዕከል ለመሆን ወደ ከተማዋ የሚገባው ቃል ኪዳን። ዳዊት ከቤርሳቤህ ጋር ተሳስቶ ነበረ፣ ይህም ባሏ የኬጢያዊው ኦርዮን እንዲሞት አደረገ። የዳዊት ልጅ አቤሴሎም በኋላ እሱን ለመጣል አሴሮ ነበር፣ ከዚያም በተነሳው አመጽ፣ ዳዊት ከኢየሩሳሌም ሸሸ፣ ነገር ግን አቤሴሎም ከሞተ በኋላ ተመልሶ በእስራኤልና በይሁዳ ላይ ንግሥናውን ቀጠለ። ታቦቱ የሚኖርበትን ቤተ መቅደስ ለይሖዋ ለመሥራት ፈለገ ነገር ግን ብዙ ደም ስላፈሰሰ ይሖዋ ይህን ለማድረግ ዳዊትን አጋጣሚ ከለከለው። ዳዊት በ70 ዓመቱ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ በእስራኤላውያን ላይ ንጉሥ ሆኖ ገዛ፤ ከዚያ በፊት በእሱ ምትክ ሰለሞንን እና ቤርሳቤህን የወለደችለትን ልጅ በአዶንያስ ፈንታ ምትክ አድርጎ መረጠ። በትንቢታዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ እንደ ጥሩ ንጉሥ እና የወደፊቱ የዕብራይስጥ መሲሕ ቅድመ አያት ሆኖ የተከበረ ሲሆን ብዙ መዝሙራትም ለእርሱ ተዘርዝረዋል። የጥንቷ ቅርብ ምስራቅ ታሪክ ጸሐፊዎች ዳዊት በ1000 ዓ.ዓ. አካባቢ ይኖር እንደሆነ ይስማማሉ፣ ነገር ግን ስለ እሱ ታሪካዊ ሰው የተስማማበት ሌላ ትንሽ ነገር የለም። በ9ኛው/በ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ የአራም-ደማስቆ ንጉሥ በሁለት ጠላት ነገሥታት ላይ ያሸነፈበትን ድል ለማክበር በከነዓናውያን የተቀረጸ ድንጋይ የተቀረጸው የቴል ዳን ስቲል ቤተ ዳዊት () የዕብራይስጥ ቋንቋ ሐረግ ይዟል። ብዙ ሊቃውንት “የዳዊት ቤት” ብለው ተተርጉመዋል። በ9ኛው ክፍለ ዘመን ከዘአበ በሞዓብ ንጉስ ሜሻ የተተከለው የሜሻ ስቲል “የዳዊትን ቤት” ሊያመለክት ይችላል ነገር ግን ይህ አከራካሪ ነው። ከዚህ ውጪ በዳዊት የሚታወቁት ሁሉ ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽሑፎች የተገኙ ናቸው፣ ታሪካዊነታቸው አጠራጣሪ ነው፣ እና ስለ ዳዊት ተጨባጭ እና የማያከራክር ትንሽ ዝርዝር ነገር የለም። ዳዊት ከመጽሐፍ ቅዱስ በኋላ ባለው የአይሁድ የጽሑፍ እና የቃል ትውፊት በብዛት የተወከለ ነው፣ እና በአዲስ ኪዳን ውስጥ ተብራርቷል። የጥንት ክርስቲያኖች የኢየሱስን ሕይወት ከዕብራይስጥ መሲህ እና ከዳዊት ጋር በማጣቀስ ተርጉመውታል; በማቴዎስ እና በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ኢየሱስ ከዳዊት ዘር እንደ ተወለደ ተገልጧል። የዳዊት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባህሪ ለብዙ መቶ ዘመናት በሥነ ጥበብ እና ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ብዙ ትርጓሜዎችን አነሳስቷል። በቁርኣንና በሐዲሥ ዳዊት የአላህ ነቢይ ንጉሥ ተብሎ ተጠቅሷል። የመጀመርያው የሳሙኤል መጽሐፍ እና የታሪክ ዜና መዋዕል አንደኛ መጽሐፍ ሁለቱም ዳዊት የእሴይ ልጅ፣ የቤተልሔማዊው፣ ከስምንት ወንዶች ልጆች መካከል የመጨረሻው መሆኑን ይገልጻሉ። በተጨማሪም ቢያንስ ሁለት እህቶች ነበሩት፤ እነሱም ልጆቹ ሁሉ በዳዊት ሠራዊት ውስጥ ያገለገሉት ጽሩያ እና አቢግያ ልጅዋ አሜሳይ በአቤሴሎም ሠራዊት ውስጥ ያገለገለ ሲሆን አቤሴሎም ከዳዊት ታናናሽ ልጆች አንዱ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የእናቱን ስም ባይጠቅስም፣ ታልሙድ ኒትዘቬት ስትባል፣ የአዳኤል የተባለ የአንድ ሰው ልጅ እንደሆነች ይናገራል፣ እናም መጽሐፈ ሩት የቦዔዝ፣ የሞዓባዊቷ የሩት የልጅ ልጅ የልጅ ልጅ እንደሆነ ይናገራል።ዴቪድ ከተለያዩ የፖለቲካ እና የብሄር ብሄረሰቦች ጋር ያለውን ግንኙነት በጋብቻ ያጠናከረ እንደነበር ተገልጿል። በ1ኛ ሳሙኤል 17፡25 ላይ ንጉስ ሳኦል ጎልያድን የሚገድል ሁሉ እጅግ ባለጸጋ አደርገዋለሁ፡ ሴት ልጁንም እሰጣው እና የአባቱን ቤተሰብ በእስራኤል ከቀረጥ ነፃ አውጃለሁ ብሎ ተናግሮ እንደነበር ይናገራል። ሳኦል ለዳዊት ትልቋን ልጁን ሜራብን እንዲያገባ አቀረበለት፤ ይህ ደግሞ ዳዊት በአክብሮት አልተቀበለውም። ከዚያም ሳኦል ሜሮብን ለመሖላታዊው አድሪኤል አገባ። ታናሽ ልጁ ሜልኮል ዳዊትን እንደምትወደው ስለተነገረው፣ ሳኦል ለዳዊት የፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በከፈለው ክፍያ ለዳዊት ሰጣት (የጥንት አይሁዳዊ ታሪክ ጸሐፊ ጆሴፈስ ጥሎሹን 100 የፍልስጥኤማውያን ራሶች በማለት ገልጿል። ). ሳኦል በዳዊት ቀንቶ ሊገድለው ሞከረ። ዳዊት አመለጠ። ከዚያም ሳኦል ሜልኮልን የሌሳን ልጅ ፋልቲን እንዲያገባ ወደ ጋሊም ላከ። ከዚያም ዳዊት በኬብሮን ሚስቶችን አገባ፣ እንደ 2ኛ ሳሙኤል 3; ይዝራኤላዊው አኪናሆም ነበሩ። የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት አቢግያ; የጌሹር ንጉሥ የታልማይ ልጅ መዓካ፤ ሃጊት; አቢታል; እና ኤግላ. በኋላ፣ ዳዊት ሜልኮልን እንዲመልስ ፈልጎ የኢያቡስቴ የጦር አዛዥ አበኔር ለዳዊት አሳልፎ ሰጠ፣ ይህም ባሏን (ፓልቲን) በጣም አዝኖ ነበር።የዜና መዋዕል መጽሐፍ ልጆቹን ከተለያዩ ሚስቶቹና ቁባቶቹ ጋር ይዘረዝራል። በኬብሮን ለዳዊት ስድስት ልጆች ነበሩት፤ አምኖን ከአኪናሆም የተወለደው። ዳንኤል በአቢግያ; አቤሴሎም በማዓካ; አዶንያስ በሃጊት; ሸፋጥያስ በአቢጣል; ኢትሬም በዔግላ። በቤርሳቤህ ልጆቹ ሻሙአ፣ ሶባብ፣ ናታን እና ሰሎሞን ነበሩ። ከሌሎቹ ሚስቶቹ በኢየሩሳሌም የተወለዱት የዳዊት ልጆች ኢብሃር፣ ኤሊሹዋ፣ ኤሊፈሌት፣ ኖጋ፣ ናፌቅ፣ ያፍያ፣ ኤሊሳማ እና ኤልያዳ ናቸው። በየትኛውም የትውልድ ሐረግ ያልተጠቀሰው ኢያሪሞት በ2ኛ ዜና 11፡18 እንደሌላው ልጆቹ ተጠቅሷል። ልጁ ትዕማር በመዓካ በወንድሟ በአምኖን ተደፍራለች። ዳዊት ትዕማርን ስለጣሰ አምኖንን ለፍርድ ማቅረብ ተስኖታል፣ ምክንያቱም እሱ የበኩር ልጁ ስለሆነና ስለሚወደው፣ እናም አቤሴሎም (ሙሉ ወንድሟ) ትዕማርን ለመበቀል አምኖንን ገደለው። አቤሴሎም የእህቱን ርኩሰት የተበቀለ ቢሆንም የሚገርመው ግን ከአምኖን ብዙም የተለየ እንዳልሆነ አሳይቷል; አምኖን ትዕማርን ሊደፍራት የኢዮናዳብን ምክር እንደ ጠየቀ፣ አቤሴሎምም የአኪጦፌልን ምክር ጠይቆ ነበር እርሱም አቤሴሎም ከአባቱ ቁባቶች ጋር የዝምድና ግንኙነት እንዲፈጽም መከረው ይህም ለእስራኤል ሁሉ በአባቱ ዘንድ የተጠላ መሆኑን ይገልጽ ነበር (2ሳሙ 16) 20] የሠሩት ታላቅ ኃጢአት ቢሆንም ዳዊት በልጆቹ ሞት አዝኖ ለአምኖን ሁለት ጊዜ አለቀሰ [2ኛ ሳሙኤል 13፡31-26] ለአቤሴሎምም ሰባት ጊዜ አለቀሰ። የእስራኤል ንጉሥ የነበረው ሳኦል በሕገ-ወጥ መንገድ መሥዋዕት ሲያቀርብና በኋላም አማሌቃውያንን በሙሉ እንዲገድሉና የተወረሱትን ንብረታቸውን እንዲያወድሙ የሰጠውን መለኮታዊ ትእዛዝ በመተላለፉ አምላክ ተቆጣ። የቤተልሔም እሴይ፣ በምትኩ ንጉሥ ሊሆን። አምላክ ሳኦልን ያሠቃየው ዘንድ ክፉ መንፈስ ከላከ በኋላ አገልጋዮቹ በመሰንቆ በመጫወት የተካነ ሰው እንዲጠራ ሐሳብ አቀረቡ። አንድ አገልጋይ ዳዊትን “በጨዋታ ብልህ፣ ጀግና፣ ጦረኛ፣ በንግግርም ብልህ፣ ፊት ለፊትም የተዋጣለት ሰው፣ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው” በማለት የገለጸውን ዳዊትን አቀረበለት። ዳዊት ከንጉሣዊ ጋሻ ጃግሬዎች አንዱ ሆኖ ወደ ሳኦል አገልግሎት ገባ እና ንጉሡን ለማስታገስ በገና ይጫወት ነበር። በእስራኤልና በፍልስጥኤማውያን መካከል ጦርነት ተከፈተ፤ ግዙፉ ጎልያድ እስራኤላውያንን በአንድ ጊዜ የሚፋለመውን ተዋጊ እንዲልኩ ጠየቀ። በሳኦል ሠራዊት ውስጥ ለሚያገለግሉት ወንድሞቹ ስንቅ እንዲያመጣ በአባቱ የተላከው ዳዊት ጎልያድን ማሸነፍ እንደሚችል ተናግሯል። ንጉሱን የንጉሱን የጦር ትጥቅ እምቢ በማለት ጎልያድን በወንጭፉ ገደለው። ሳውል የወጣቱን ጀግና አባት ስም ጠየቀ። ሳኦልም ዳዊትን በሠራዊቱ ላይ ሾመው። እስራኤላውያን ሁሉ ዳዊትን ይወዱታል፣ ታዋቂነቱ ግን ሳኦልን እንዲፈራው አድርጎታል (“ከመንግሥቱ በቀር ምን ይመኛል?”)። ሳኦል ሊሞት አሴረ፤ ነገር ግን ዳዊትን ከሚወዱት መካከል አንዱ የሆነው የሳኦል ልጅ ዮናታን የአባቱን ተንኮል አስጠነቀቀው፤ ዳዊትም ሸሸ። በመጀመሪያ ወደ ኖብ ሄደ፣ በካህኑ አቢሜሌክም መገበው፣ የጎልያድንም ሰይፍ ሰጠው፣ ከዚያም ወደ ፍልስጥኤማውያን ከተማ ጎልያድ ወደ ጌት ሄደ፣ በዚያም ከንጉሥ አንኩስ ጋር መሸሸግ አስቦ ነበር። የአንኩስ አገልጋዮች ወይም ባለ ሥልጣናት ታማኝነቱን ይጠራጠራሉ፤ ዳዊትም በዚያ አደጋ ላይ እንዳለ ተመልክቷል። ወደ አዱላም ዋሻ አጠገብ ሄዶ ቤተሰቦቹ ተቀላቅለዋል። ከዚያ ተነስቶ የሞዓብን ንጉሥ ለመሸሸግ ሄደ ነገር ግን ነቢዩ ጋድ እንዲሄድ መከረው እና ወደ ሄሬት ጫካ ከዚያም ወደ ቅዒላ ሄደ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ተጨማሪ ጦርነት ውስጥ ገባ። ሳኦል ዳዊትን ለመያዝ ሲል ቅዒላን ሊከብበት አሰበ፤ ስለዚህ ዳዊት ነዋሪዎቿን ለመጠበቅ ሲል ከተማዋን ለቆ ወጣ። ከዚያ ተነስቶ በተራራማው የዚፍ ምድረ በዳ ተሸሸገዮናታን ከዳዊት ጋር እንደገና ተገናኝቶ ለዳዊት የወደፊት ንጉሥ ያለውን ታማኝነት አረጋግጧል። የዚፍ ሰዎች ዳዊት በግዛታቸው እንደሚጠለል ለሳኦል ካሳወቁ በኋላ፣ ሳኦል ማረጋገጫ ፈልጎ ዳዊትን በማዖን ምድረ በዳ ለመያዝ አሰበ፣ ነገር ግን በድጋሚ የፍልስጥኤማውያን ወረራ ትኩረቱን ቀይሮ ዳዊት በዓይን የተወሰነ እረፍት ማግኘት ቻለ። ጌዲ። ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጦርነት ገጥሞ ሲመለስ ሳኦል ዳዊትን ለማሳደድ ወደ ዓይን ግዲ አቀና እና እንደሁኔታው ዳዊትና ደጋፊዎቹ ተደብቀው ወደነበሩበት ዋሻ ገባ። ዳዊት ሳኦልን የመግደል እድል እንዳለው ተረድቶ ነበር ነገር ግን ሃሳቡ ይህ አልነበረም፡ የሳኦልን ቀሚስ በድብቅ አንድ ጥግ ቆርጦ ነበር እና ሳኦል ከዋሻው ሲወጣ ለሳኦል ንጉስ ሆኖ ለማክበር እና ለማሳየት ወጣ. መጎናጸፊያውን በሳኦል ላይ ክፋት አልያዘም። በዚህ መንገድ ሁለቱ ታረቁ እና ሳኦል ዳዊትን እንደ ተተኪው አውቆታል። ዳዊት በኤኬላ ኮረብታ ላይ ወደሚገኘው የሳኦል ሰፈር ሰርጎ በመግባት ከጎኑ ጦሩንና ድስቱን ውኃ ሲያነሳ በ1ኛ ሳሙኤል 26 ላይ ተመሳሳይ ክፍል ተጠቅሷል። በዚህ ዘገባ ላይ፣ ዳዊት ሳኦልን ለመግደል ያለው አጋጣሚ ይህ እንደሆነ በአቢሳ ቢመክረውም፣ ዳዊት ግን “እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጁን አልዘረጋም” በማለት ፈቃደኛ አልሆነም። ሳኦል ዳዊትን ለማሳደድ ስህተት እንደነበረው ተናግሮ ባረከው። በ1ኛ ሳሙኤል 27፡1-4፣ ዳዊት ከፍልስጤማዊው የጌት ንጉስ አንኩስ ጋር ሁለተኛ ጊዜ ስለተጠለለ ሳኦል ዳዊትን ማሳደዱን አቆመ። አንኩስ ዳዊት በጌሹራውያን፣ በጌርዛውያንና በአማሌቃውያን ላይ ወረራ እየመራ ከነበረው በጌሽራውያን፣ በጌርዛውያንና በአማሌቃውያን ላይ በምትገኘው በጺቅላግ እንዲኖር ፈቀደለት፣ ነገር ግን አኪሽ በይሁዳ ያሉ እስራኤላውያንን፣ የይረሕማኤላውያንንና ቄናውያንን እየወጋ እንደሆነ እንዲያምን አደረገ። . አንኩስ ዳዊት ታማኝ አገልጋይ እንደሆነ ያምን ነበር፣ ነገር ግን የጌትን መኳንንት ወይም መኳንንት አመኔታ አያገኝም ነበር፣ እናም በጥያቄያቸው መሰረት አንኩስ ፍልስጤማውያን በሳኦል ላይ በዘመቱ ጊዜ ሰፈሩን እንዲጠብቅ ዳዊትን አዘዘው። ዳዊት ወደ ጺቅላግ ተመልሶ ሚስቶቹንና ዜጎቹን ከአማሌቃውያን አዳነ። ዮናታንና ሳኦል በጦርነት ተገደሉ፤ ዳዊትም በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆኖ ተቀባ። በሰሜን፣ የሳኦል ልጅ ኢያቡስቴ የእስራኤል ንጉሥ ሆኖ የተቀባ ሲሆን ኢያቡስቴ እስካልተገደለ ድረስ ጦርነት ተጀመረ።የሳኦል ልጅ ሲሞት የእስራኤል ሽማግሌዎች ወደ ኬብሮን መጡ ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ ተቀባ። ቀደም ሲል የኢያቡሳውያን ምሽግ የነበረችውን ኢየሩሳሌምን ድል አድርጎ ዋና ከተማውን አደረገ። ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሊሠራ አስቦ የቃል ኪዳኑን ታቦት ወደ ከተማ አመጣ፤ ነቢዩ ናታን ግን ከዳዊት ልጆች በአንዱ እንደሚሠራ ትንቢት ተናግሮ ከለከለው። ናታንም እግዚአብሔር ከዳዊት ቤት ጋር "ዙፋንህ ለዘላለም ይጸናል" በማለት ቃል ኪዳን እንደገባ ተንብዮአል። ዳዊት በፍልስጥኤማውያን፣ በሞዓባውያን፣ በኤዶማውያን፣ በአማሌቃውያን፣ በአሞናውያንና በአራም ዞባህ ንጉሥ ሃዳድአዛር ላይ ተጨማሪ ድል አደረሳቸው፤ ከዚያም የገባሮች ሆኑ። በዚህ ምክንያት ዝናው እየጨመረ፣ የሃማት ንጉሥ ቶኢ፣ የሃዳዴዘር ባላንጣ ያሉ ሰዎችን አድናቆት አግኝቷል።የአሞናውያን ዋና ከተማ የሆነችውን ራባን በከበበ ጊዜ ዳዊት በኢየሩሳሌም ቀረ። ቤርሳቤህ የምትባል ሴትን እየታጠበች ሰለላት። ትፀንሳለች። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለው ጽሑፍ ቤርሳቤህ ለፆታ ግንኙነት ፈቃደኛ መሆን አለመሆኗን በግልጽ አይገልጽም። ዳዊት ባሏን ኬጢያዊውን ኦርዮን ከጦርነቱ እንዲመለስ ጠራው፤ ወደ ሚስቱ ቤት እንደሚሄድና ልጁም የእሱ እንደሆነ ይገመታል ብሎ ተስፋ አድርጎ ነበር። ኦርዮ ሚስቱን አልጎበኘም፤ ስለዚህ ዳዊት በጦርነቱ ሙቀት ሊገድለው አሴረ። ከዚያም ዳዊት ባሏ የሞተባትን ቤርሳቤህን አገባ። በምላሹ፣ ናታን ንጉሱን በደሉ ከያዘው በኋላ ኃጢአቱን በምሳሌነት በሚገልጽ ምሳሌ ከያዘ በኋላ፣ “ሰይፍ ከቤትህ አይለይም” በማለት የሚደርስበትን ቅጣት ተንብዮአል። ኃጢአት ሠርቷል፣ ናታን ኃጢአቱ ይቅር ተብሎ እንደማይሞት፣ ነገር ግን ሕፃኑ እንደሚሞት መከረው። የናታን ቃል ሲፈጸም፣ በዳዊትና በቤርሳቤህ መካከል ባለው አንድነት የተወለደው ሕፃን ሞተ፣ እና ሌላው የዳዊት ልጆች አቤሴሎም፣ በበቀል እና በሥልጣን ጥማት ተቃጥለው አመጸኞች። የዳዊት ወዳጅ የሁሲ ምስጋና ይግባውና እቅዱን በተሳካ ሁኔታ ለማዳከም ወደ አቤሴሎም አደባባይ ዘልቆ እንዲገባ የታዘዘው የአቤሴሎም ሠራዊት በኤፍሬም እንጨት ጦርነት ላይ ድል ነሥቶ በረዥሙ ፀጉሩ ተይዞ በዛፉ ቅርንጫፎች ተይዟል። ከዳዊት ትእዛዝ በተቃራኒ የዳዊት ሠራዊት አዛዥ በሆነው በኢዮአብ ተገደለ። ዳዊት የሚወደውን ልጁን ሞት ሲናገር “ልጄ አቤሴሎም ሆይ፣ ልጄ፣ ልጄ፣ አቤሴሎም ሆይ! ኢዮአብ “ከጭንቀቱ ብዛት” እንዲያገግምና የሕዝቡን ግዴታ እስኪወጣ ድረስ እስኪያሳምነው ድረስ። ዳዊት ወደ ጌልገላ ተመልሶ ዮርዳኖስን ተሻግሮ በይሁዳና በቢንያም ነገዶች ታጅቦ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።ዳዊት አርጅቶ የአልጋ ቁራኛ በሆነ ጊዜ፣ በሕይወት የተረፈው ትልቁ ልጁና የተፈጥሮ ወራሹ አዶንያስ ንጉሥነቱን አወጀ።ቤርሳቤህና ናታን ወደ ዳዊት ሄደው የቤርሳቤህን ልጅ ሰሎሞንን ንጉሥ ለማድረግ ተስማምተው እንደ ዳዊት ቀደም ብሎ በገባው ቃል መሠረትና የአዶንያስን ዓመፅ አገኙ። ተቀምጧል። ዳዊት ለ40 ዓመታት ከገዛ በኋላ በ70 ዓመቱ ሞተ፣ እናም ሞቶ ሳለ ሰሎሞን በእግዚአብሔር መንገድ እንዲሄድና ጠላቶቹን እንዲበቀል መከረው። መጽሐፈ ሳሙኤል ዳዊትን የተዋጣለት በበገና (በገና) እና “የእስራኤል ጣፋጭ ዘማሪ” በማለት ይጠራዋል። ሆኖም የመዝሙረ ዳዊት ግማሽ ያህሉ ወደ “የዳዊት መዝሙር” ይመራሉ (እንዲሁም “ለዳዊት” ተብሎ ተተርጉሟል)። “ለዳዊት” እና ትውፊት በዳዊት ሕይወት ውስጥ የተወሰኑ ክንውኖችን ለይቶ ያሳያል (ለምሳሌ መዝሙረ ዳዊት 3፣ 7፣ 18፣ 34፣ 51፣ 52፣ 54፣ 56፣ 57፣ 59፣ 60፣ 63 እና 142)። ዘግይቶ መጨመር እና ምንም አይነት መዝሙር በእርግጠኝነት ለዳዊት ሊባል አይችልም. መዝሙር 34 ዳዊት እብድ መስሎ ከአቤሜሌክ (ወይም ከንጉሥ አንኩስ) ባመለጠበት ወቅት ተጠቅሷል። በ1ኛ ሳሙኤል 21 ላይ ባለው ትይዩ ትረካ መሰረት አቤሜሌክ ብዙ ጉዳት ያደረሰበትን ሰው ከመግደሉ ይልቅ ዳዊትን እንዲለቅ ፈቀደለት፡- “እኔ ይህን ያህል እብድ አጥቻለሁን ብሎ ይህን ሰው ወደዚህ ልታመጣው ይገባል። ይህ በፊቴ ነው? ይህ ሰው ወደ ቤቴ ይገባልን? ታሪካዊ ማስረጃዎች ቴል ዳን ስቴል በ1993 የተገኘዉ ቴል ዳን ስቴል በደማስቆ ንጉስ ሐዛኤል በ9ኛው/በ8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ያቆመው የተቀረጸ ድንጋይ ነው። ንጉሡ በሁለት ጠላት ነገሥታት ላይ የተቀዳጀውን ድል የሚዘክር ሲሆን ብዙ ሊቃውንት “የዳዊት ቤት” ብለው የተረጎሙትን ዕብራይስጥ፡ ፣ የሚለውን ሐረግ ይዟል። ሌሎች ሊቃውንት ይህንን ንባብ ተቃውመውታል፣ ነገር ግን ይህ የይሁዳ መንግሥት ሥርወ መንግሥት ዳዊት ከተባለ መስራች የተገኘ መሆኑን የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም። ሜሻ ስቲል አንድሬ ሌማይር እና ኤሚሌ ፑኢች የተባሉ ሁለት የግጥም ድርሰቶች በ1994 ከ9ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የተጀመረው ከሞዓብ የመጣው ሜሻ ስቴል በመስመር 31 መጨረሻ ላይ “የዳዊት ቤት” የሚሉትን ቃላት እንደያዘ በ1994 መላምት ሰጥተዋል። በቴል ዳን ጽሑፍ ውስጥ ይጥቀሱ። እ.ኤ.አ. በግንቦት 2019 እስራኤል ፊንቅልስቴይን ፣ ናዳቭ ናአማን እና ቶማስ ሮመር ከአዲሶቹ ምስሎች የገዥው ስም ሶስት ተነባቢዎችን እንደያዘ እና በውርርድ መጀመራቸውን “የዳዊት ቤት” ንባብን እና ከንጉሱ ከተማ ጋር በመተባበር ጀመሩ ። በሞዓብ የሚገኘው “ሆሮናይም” የሚለው ስም የተጠቀሰው ንጉሥ ባላቅ ሳይሆን በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥም ይታወቃል። በዚያው ዓመት በኋላ፣ ማይክል ላንግሎይስ የሁለቱም ጽሑፎች ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ፎቶግራፎች ተጠቅመዋል፣ እና በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረውን የወቅቱ ያልተነካ ስታይል የሌሜርን አመለካከት እንደገና ለማረጋገጥ መስመር 31 "የዳዊት ቤት" የሚለውን ሐረግ ይዟል። ለላንግሎይስ ምላሽ ሲሰጥ። ንዕማን “የዳዊት ቤት” ንባብ ተቀባይነት እንደሌለው ተከራክሯል ምክንያቱም የዓረፍተ ነገር አወቃቀሩ በምእራብ ሴማዊ ንጉሣዊ ጽሑፎች ውስጥ እጅግ በጣም አልፎ አልፎ ነው ። ቡባስቲት ፖርታል በካርናክ ከሁለቱ ስቲለስ በተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁርና ግብጻዊው ኬኔት ኪችን እንደሚሉት የዳዊት ስም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሺሻቅ ከሚታወቀው የፈርዖን ሾሼንቅ እፎይታ ውስጥም ይገኛል። እፎይታው በ925 ዓ.ዓ. ሾሼንቅ በፍልስጤም ውስጥ ቦታዎችን እንደወረረ ይናገራል፣ ኪችን ደግሞ አንድ ቦታ “የዳዊት ከፍታ” ሲል ይተረጉመዋል፣ ይህም በደቡብ ይሁዳ እና በኔጌብ ነበር፣ ዳዊት ከሳኦል እንደተሸሸገ ይናገራል። እፎይታው ተጎድቷል እና ትርጓሜው እርግጠኛ አይደለም. የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ታሪክ እና የዳዊት ታሪክ የመሲሑ ጽንሰ-ሐሳብ በክርስትና ውስጥ መሠረታዊ ነው። በመጀመሪያ በመለኮታዊ ሹመት የሚገዛው ምድራዊ ንጉሥ (“የተቀባው”፣ መሲሕ የሚለው የማዕረግ ስም ነው) “የዳዊት ልጅ” ባለፉት ሁለት መቶ ዘመናት ከዘአበ እስራኤልን ነፃ የሚያወጣና አዲስ የሚያመጣ ሰማያዊ ሆነ። መንግሥት. ይህ በጥንታዊ ክርስትና የመሲሕነት ጽንሰ-ሐሳብ ዳራ ነበር፣ እሱም የኢየሱስን ሥራ የሚተረጉመው “በጽዮን አምልኮ ሥርዓተ ምሥጢር ለዳዊት በተሰጡት ማዕረጎችና ተግባራት፣ ካህን-ንጉሥ ሆኖ ያገለገለበትና በውስጡም ያገለገለበት ሥርዓት ነው። በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መካከለኛ ነበር" የቀደመችው ቤተክርስቲያን “የዳዊት ሕይወት የክርስቶስን ሕይወት ጥላ ናት፣ ቤተ ልሔም የሁለቱም መገኛ ናት፣ የዳዊት እረኛ ሕይወት ክርስቶስን፣ ቸር እረኛውን ይጠቁማል፣ ጎልያድን ለመግደል የተመረጡት አምስቱ ድንጋዮች የአምስቱ ቁስሎች ምሳሌ ናቸው” ብላ ታምናለች። የታመነው አማካሪው አኪጦፌል ክህደት እና በሴድሮን ላይ ያለው ምንባብ የክርስቶስን የተቀደሰ ሕማማት ያስታውሰናል።ከአዲስ ኪዳን እንደምንረዳው ብዙዎቹ የዳዊት መዝሙራት የወደፊቱ መሲሕ ምሳሌ ናቸው። በመካከለኛው ዘመን, "ቻርለማኝ እራሱን አስቦ ነበር, እና በቤተመንግስት ሊቃውንት ዘንድ እንደ 'አዲስ ዳዊት' ይታይ ነበር. (ይህ) በራሱ እንደ አዲስ ሀሳብ ሳይሆን, ይዘቱ እና ጠቃሚነቱ በእሱ በጣም የሰፋ ነው."
51245
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8C%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AB%20%E1%88%9B%E1%89%B3%E1%8C%88%E1%8B%AB%20%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A5
አጭር የአማራ ማታገያ ሀሳብ
አማራ….. ምን ከማን ከየት ወዴት ለምን እንዴት? .........በአገናኝ ከበደ ከሁሉም ማስተዋል ይቅደም በ1960ዎቹ የስልጣን ጥመኝነት ጥላቻ የቅኝ ገዥ ፍላጎት አስፈፃሚ የኢትዮጵያን የወቅቱን የፖለቲካ አሰላለፍ ያልተረዱ የተዘበራረቀ የፖለቲካ አላማ ያላቸው እና በስሜት ያበዱ እንደነ ኦነግ ሕዋሓት መኢሶን እና ኢህአፓ የመሳሰሉት የፖለቲካ ሀይሎች የነበሩበት ወቅት ነዉ፡፡ የገባዉም ያልገባዉም የመገንጠል ፍላጎት ያለዉም የሌለዉም ከዉጭ ጠላት የገንዘብ ድጋፍ የሚደረግለትም የማይደረግለትም በአንድ ላይ ጃንሆይ ላይ ተነሱ፡፡ ግራ የገባቸው ቅኑ ንጉስ ማስተዳደር ከቻላችሁ ዙፋኑ ይሄው ብለው ስልጣናቸውን ለቀቁ፡፡ አለቀ!!! የመንጋ ፖለቲካ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያን ሽባ አደረጋት!!! ንጉሱ ከስልጣን ወረዱ!!! የስልጣን ጥመኛ የሆነ ሀይል በያዘው አፈሙዝ እነ መኢሶንን እያሰፈራራ ስልጣን ላይ ቁብ አለ፡፡ ዲፕሎማቶች ሚኒስተሮች እና የጦር ጀኔራሎች ተረሸኑ፡፡ ይሄዉ የፖለቲካ ብስለት የሌለዉ ሀይል የኢትዮጵያን እንቁ ልጆች መቁረጥ ጀመረ፡፡ መንጋዉም ተፀፀተ እንደገና ደርግን አወገዘ ግን አሁንም መንገዉ ላይ የጥይት ናዳ ወረደ፡፡ ከዚህ ላይ ብዙ ትዉልድ አለቀ፡፡ ይህን ሁሉ የወለደው አለማስተዋል እና ሰሜት ያነገበ የመንጋ ፖለቲካ ነው፡፡ ሁሉም ከንጉሱ በኋላ የተሻለ መንግስት መጥቶ የተሻለ ሂወት የሚቀጥል መስሎት ነበር፡፡ ነበር ነው፤ ግን አልሆነም፡፡ ከአፄ ሐይለ ሥላሴ በኋላ ሀገር የሚያስተዳደር ብቁ ሀይል አልነበረም፡፡ ሁሉም ሀገሪቱ እና ህዝቡ በማያውቁት የሶሻሊዝም የፖለቲካ መጠጥ ሰክሯል የሀገሩን ፖለቲካ መረዳት ከብዶታል፡፡ደርጉ ደግሞ መልክህ አላማረኝም በማለት የሰከረዉንም ያልሰከረውንም ይረሽናል፡፡ ከጥይት ቀላ የተረፈው ትዉልድ የደርጉ ደካማ ያገር ዉስጥ እና የሀገር ዉጭ ፖለቲካ ለፈጠረው እሳት ማገዶ ሆነ፡፡ በመጨረሻም ባልተጠበቀ መንገድ የፖለቲካ ብስለት የሌለዉ ወታደራዊ ሀይል ህዝቡን እንዳሰቃየ ሕዋሓት በሚባል ሌላ የኢምፐሪያሎች ባሪያ የሆነ ባንዳ የፖለቲካ ስርዓት ተተካ፡፡ የሀገሪቱ እና የህዝብም ስቃይ ለ 27 ዓመታት ቀጠለ፡፡ በተለይ ይህ ማፊያ የፖለቲካ ድርጅት አማራ-ጥል ማኒፌስቶ እና ህገ-መንግስት ከማዘጋጀት እስከ አማራ የዘር ጭፍጨፋ የደረሰ ኢ-ህጋዊ ኢ-ሰባዊ እና ኢ-ሞራላዊ ስራ በመስራት የነጭ አለቆችን አስደሰተ፡፡ ኋላም ቁጭት በወለደው መራር የአማራ ትግል ለመቀበር በቃ!!! በመጨረሻም እኔም የዉስጥ ትግል አደርጌአለሁ የሚል ከዚያው ከህዋሓት የወጣ ግን በህዋሓት አስተምሮ ያደገ በምስራቅ አፍሪቃ ሉአላዊ የሆነች ኦሮሚያ የምትባል ሀገር በአጭር ጊዜ መመስረት ያሰበ የካቢኔ ስብስብ ብልፅግና በሚል ስያሜ ስልጣኑን ያዘ፣ ስልጣኑን በያዘ ንጋት ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘዉ ከአማራ ህዝብ በኩል ነበር፤ ግን በማግስቱ አማራ የለመደውን ሞት ባለመደው ሰይጣን መጎንጨት ጀመረ! የአማራ ስቃይ መቆም አልቻለም! ጭራሽ የዚህ የፖለቲካ አመራሮች አማራ ጠሎችን በማሰባሰብ በአደባባይ አማራ ላይ የዘር ፍጅት አውጀው አማራዉን ማሰገደል ቀጠሉ….. ወዳጀ በ1960ዎቹ የተፈጠረች አለማስተዋል ይህን ሁሉ መከራ ወለደች!!! እስቲ እያስታዋልን!! 1. መግቢያ ወደ ዋናዉ ፅሁፍ ከመግባታችን በፊት በወፍ በረር የ አምሓራ ምንነትን ከስረወቃላዊ ነገዳዊ እና ብሄራዊ ትንታኔ ጋር አያይዘን እንመለከታለን፡፡ ከስረወ-ቃል አኳያ አምሓራ ማን ነዉ የሚለዉን በተመለከተ የአለቃ ታየ ገብረ-ማሪያምን አና የአቶ አጽሜን ሀሰብ ጨምቆ መመልከቱ ጥሩ ነዉ፡፡፡ሙህራኑ አምሓራ የሚለዉ ቃል ከእብራይስጥ ሂሜያርት ከሚባል ቃል እና ከግዝ አም-ሓራ ከሚባል ቃል ሊመጣ እንደሚችል ግምታቸዉን ከአስቀምጡ በኋላ አምሓራ የሚለዉን ቃል ጨዋ ሀያል ህዝብ እና ነፃ ህዝብ በማለት ይተነትኑታል(ታየ፣1898)፡፡ ዓስራት የአለቃ ታየን የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ መፅሀፍ እና የመራሪስ አማንን መፅሀፈ ኢብርሐት አጣቅሶ እንደፃፈዉ የአምሓራ ነገዳዊ የዘር ግንደ ከሴም ግንድ ከሆነው አርፋክሳድ የሚመዘዝ ነዉ፡፡ አምሓራ ሴማዊ ህዝብ ነዉ፡፡ ሌላዉ የአምሓራ የብሄር ማንነት ጉዳይ ነዉ፡፡ አዲስ አበባ ዪኒቨርሰቲ የአማራኛ መዝገበ ቃላት በሚል ርዕስ ባሳተመዉ መፅሀፉ ብሄርን አንድ አይነት ባህል እና ስነ-ልቦናዊ አመለካከት ያለዉ በታሪክ እና በኢኮኖሚ የተሳሰረ ህዝብ በማለት ይገልፀዋል፡፡ አንቶኒ ሰሚዝ የሚባል ሙህር በ2001 እ.ኤ.አ በፃፈዉ የብሄር ማንነት አተረጓጎም በሚለዉ መፅሀፉ ብሄር ማለት በባህል እሳቤ በትዉስታ በቋንቋ በዘር ግንድ እና በታሪክ አንድ የሆነ የማህበረሰብ ስብስብ ነዉ ይላል፡፡፡ አምሓራ ከላይ በተጠቀሱት የብሄር ትርጓሜ ሚዛን ሲታይ ብሄር ነዉ፡፡ በሁሉም አቅጣጫ የሚኖር አምሓራ ተመሳሳይ ባህል አለዉ አንድ የሚያደረገዉም የታሪክ ገድል አለዉ፤ ተመሳሳይ ስነልቦናዊ ስሪትም አለዉ፤ ከዚህም በተጨማሪ የራሱ የዘር ግንድ አለዉ!!!! ሁኖም አንዳንድ በበታችነት ስሜት የተጠቁ በአምሓራ መሰዋት ኢትዮጵያን ማቆየት የሚሹ እንዲሁም ሌሎች ትናንሽ ሉአላዊ ሀገራትን መፍጠር የሚፈለጉ የኢምፐሪያሊስት ባሪያዎች የ1960 ፀረ- አምሓራ ሙህራን ፀረ-አምሓራ-ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኞች እና ድንዙዝ ተከታዮቻቸዉ አምሓራን ከሀይማኖት ከቋንቋ እና ከኢትዮጵያዊነት ጋር በማላተም እንዲሁም የአምሓራ መኖሪያ የሆኑ የወሎ የሽዋ የጎጃም እና የጎንደር ክፍለ-ሀገራትን እንደማንነት በመቁጠር አምሓራ የሚባል ማንነት የለም ይላሉ፡፡ ፀረ- አምሓራ ሙህራኖች አምሓራን በስሜን ኢትዮጵያ ብቻ በተለያዩ አከባቢወች የሚኖር የአማረኛ ቋንቋ ተናጋሪ እና የኦርቶዶክስ ሀይመኖት ተከታይ የሆነ ማህበረሰብ ይሉታል(ዓስራት፣2008 እና ይሁኔ፣2010)፡፡ፀረ-አፍሪቃ ፀረ-ኢትዮጵያ እና አውሮፓ አፍቃሪ ፖለቲከኞች የግል ጥቅማቸዉን ለማስጠበቅ ስልጣን ለመያዝ የኢትዮጵያን ሀብት ለመመንዘር እና ኢትዮጵያን ለማፍረስ ኢትዮጵያን እየጠበቀ ያለዉን አምሓራ ማዳከም ስላለባቸዉ አምሓራ ጨቆኝ ሌላዉ ተጨቋኝ ነበር የሚል ትርከት ፈጥረዉ ይታያሉ(ግርማ፣2008)፡፡ ይህ ለዘመናት የቆየ ኢ-ተገቢያዊ ፀረ-አምሓራ እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ በአንድ በኩል አምሓራ ግላዊ ባህሪ አንዲያዳብር እና በህልዉናዉ ላይ የተጋረጠበትን አደጋ እንደ ብሄር አንድ ሁኖ እንዳይመክት ትልቅ እንቅፋት ሁኖ ይገኛል፡፡ በሌላ በኩል በኢትዮጵያ የተለያየ ክፍል ያሉ ብሄሮች አምሓራን ጠላት እና ገፊ አድረገዉ አምሓራዉ ላይ እሰር እና ግድያ እእዲፈጽሙ መንገድ የከፈተ ነዉ፡፡ ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሀል() እንደሚባለዉ ከአስራ ስድስተኛዉ ክፍለ ዘመን ጀምሮ አምሓራ በኦሮሞ እና በአዳል ሱልጣኖች መሳደዱ ሳያንሰዉ፤ እንዲሁም ለባለፉት አመታት በአባገነናዊ የደርግ ስርዓት እንዲሁም በትህነግ አስተዳደር የደረሰበት የግፍ ጠባሳ ገና ሳይደርቅ ጭራሽ በግልባጭ ለባለፉት ችግሮች ሁሉ አምሃራ ተጠያቂ ሁኗል፡፡ ስለዚህ አምሓራዉ አንድነቱን አጠነክሮ እና ህለዉናዉን አረጋግጦ እራሱን ያድን ዘንድ እና ኢትዮጵያን ያቆይ ዘንድ የአምሓራ መደራጀት ብሄርተኝነት እና ህልዉናን የማቆየት አስፈላጊነት ላይ ግንዛቤ መፍጠር አስፈላጊ ነዉ፡፡ 2. ነፍጥ የአማራ የሰላም ምንጭ ከአፍሪቃይቱ አልጀሪያ የሚገኘዉ የመካከለኘዉ ክፍለ ዘመን የፖለቲካ የፍልስፍና እና የሀይማኖት ሰዉ ቅዱስ ኦግሰቲን ሰላም ዳቦ አይደለም ይልሃል፡፡ አንድ ዳቦ ለአንተ በቂ ብቻ ሳይሆን ሊበዛብህም ይችላል፡፡ ወደ ዳቦ ቤት ጎራ ብለህ አንድ ዳቦ ገዝተህ ለብቻህ ስትበለዉ ለራስህ ብዙ እና በቂ ሁኖ እራብህን ሊመክትለህ ይችላል፡፡ ሁኖም የገዛኸዉን ዳቦ ወደ አፍህ ከመድረሱ በፊት ለሌላ ሰዎች ስታከፋፍለዉ ደግሞ ያንተን ድረሻ ጨምሮ ለሁላችሁ የሚታደለዉ የዳቦ መጠን ትንሽ ነዉ፡፡ ሰላም ግን ከዚህ በተቃራኒዉ ነዉ፡፡ ሰላምን ከሁሉም ጋር ስትካፈል የሰላም መጠኑ ቢበዛ እንጅ አያንስም፤ አንተም ብትሆን ሰላምህ ይበዛልሃል፡፡ ግን የኦሮሞ ፖለቲከኞች እኔ ብቻ ሰላም ከሆንኩ ሌላዉ የራሱ ጉዳይ ለሌሎችም ቢሆን ሰላምን አላካፍልም፤ ሰላምንም ሌሎች እንዳያገኙ እከለክላለሁ በማለት ነጋ ጠባ ካገኙት ጋር መናከስ ይዘዋል:: በተለይ ደግሞ ይህ ጉዳይ በማንነት አማራ በሆኑ እና አማረኛ ተናጋሪ በሆኑ ህዝቦች ይጠነክራል፡፡ አብይ እና የድብቅ እቅድ አስፈፃሚ ቡድናቸው አዲስ አበባን እና ወሎን አካታ የምትይዝ ሌላዋን የምስራቅ አፍሪቃ ሀገር ለለመስረት መንገድ ጠረጋው የተሳከ ይሆን ዘንድ የትኘውም አካባቢ የሚኖር የአማራ ተወላጅ ሆን ተብሎ በኢኮኖሚ እና በፖለቲካ እንዲዳከም ተደርጓል:: አምሓራዉስ ቢሆን እነሱ ማጋራት ያልፈለጉትን ሰላም ብቻዉን ለምን ይፈልገፋል!!! አምሓራ የራሱን ሰላም መፈለግ አለመት፤ ሰላሙ ነፍጡ ነው፡፡ 3. ዉክልና ለባለፉት ሀያ ሰባት ሲደመር አምስት ዓመታት አማራ በኢትዮጵያ ህገ-መንግስት የፖለቲካ ይሁን የኢኮኖሚ ተቋም ተወክሎ አያዉቅም፤ በማንነቱ ተገሏል ተዘልፏል እንዲሁም ተሰዷል፡፡ ቻርለስ ቴለር የሚባል የፖለቲካ ሙህር በሚታወቅበት “” ፅሁፉ አንድ አካል ዉክልና አጣ የሚሉት እዉነት በዚያ አካል ላይ የተሰራ የታሪክ መዛባትን የሀሰት ታሪክ ትርከትን እና ስም ማጥፋትንም ጭምር ያካትታል ብሎ ተንትኖ ባስቀመጠው ፅሁፍ መሰረት የአማራን ሁኔታ ስናይ አማራ በኢትዮጵየያ ዉስጥ በሁሉም ዘርፎች ዜሮ ዉክልና አለው:: 4. አምሓራዉ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች 4.1. የበላይነተን ሱስ የማስቀጠል ፖለቲካ ( ይህ የፖለቲካ አካሄድ በህዋሓት ሰዎች እየተተገበረ ሲሆን አሁንም የኦሮሞ ፖለቲከኞች በብልፅግና ስም የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ በመቆጣጠር የበላይ ሁነዉ መኖር የሚፈልጉበት አካሄድ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በኦሮሞ ፖለቲከኞች እና ኢሊቶች ጭምር ኦሮሙማ የሚባል ፕሮጀክት በመቅረጥ የኢትዮጵያን ብሄር ብሄረሰቦች የመሰልቀጥ ተግባር ስራ ላይ ነው፡፡ ኦሮሙማ የሴምን ፖለቲካ ማጥፋት እና ሀበሻን ማጥፋት ሌላ አጀንዳው ሲሆን፤ በዚህ ፕሮጀክት ኤርትራዎች ጭምር የኦሮሙማ ኢላማ ናቸው፡፡ ኦሮሙማ የምስራቅ አፍሪካን ፖለቲካ ያፈርስ ዘንድ እና ሴምን ያጠፋ ዘንድ ጠንካራዉን የአማሃራን ህዝብ እና ክልልን ያገለለ ኢፍታዊ የስልጣን ክፍፍል እንዲሁም በተለየ መልኩ ኢፍታዊ የሆነዉ የኢኮኖሚ እና የሀብት ስርጭትን ያደርጋል፡፡ በአጠቃላይ የበላይነተን ሱስ የማስቀጠል ፖለቲካ () ከህዋሓት ወደ ኦሮሞ ከዚህ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ 4.2. ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ ወሳኝ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ መዋቅር ቦታዎችን ለኦሮሞ ብልፅግና አባላት እና ለኦነግ አመራሮች እየሰጡ ይገኛሉ(አንዳንዶቹም ኦሮሞ በመሆናቸዉ ብቻ ገና ከዩኒቨርስቲ እንደተመረቁ ካለምንም ልምድ የትልቅ ፐሮጀክት አላፊ ሁነዋል)፡፡ 4.3. የኢኮኖሚ አሻጥር ኢፍታዊ የሀብት እና የኢኮኖሚ ክፍፍሉ እንደቀጠለ ነዉ!!!! ለምሳሌ በህዝብ ቁጥር ከኦሮሞ የተሻለው እና ከፍተኛ ግብር የሚሰበሰብበት የአማሃራ ህዝብ ለ2012 ዓ.ም የተመደበለት በጀት 10 ሚሊዮን ከማይሞላው ከትግራይ ህዝብ ያነሰ ነዉ፡፡ ለ 50 ሚሊዮን አማራ ተመጥኖ የተሰጠዉ የ2012 ዓ.ም በጀት ከሁልም ያነሰ ነዉ! የአማራ ባለሃብት የሚገብረዉን ስንመለከት በኢትጵያ ከፍተኛ ግብር የሚሰበሰበው ከአማራ ባለሀብት ሲሆን ከግብር በሚገኘው ገቢ ኦሮሞ ይለማበታል፡፡ ለምሳሌ የ2012 ዓ.ም የበጀት ድልድል እንደሚከተው ቀርቧል ሀ. የአማራ ክልል በጀት – 47.4 ቢሊዮን ብር ለ. የአዲስ አበባ ከተማ በጀት — 48.7 ቢሊዮን ብር ሐ. የትግራይ ክልል በጀት50 ቢሊዮን ብር መ. የኦሮሚያ ክልል በጀት – 70.1 ቢሊዮን ብር 4.4. ተተኳሽ ሚሳኤሎች ትላልቅ የፋብሪቃ ፓርኮች እና ግዙፍ ፐሮጅክቶች ከትግራይ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል መዞር ከጀመሩ ቆይተዋል፡፡ በተለይ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግስት እና በህዋሓት አማፅያን ጦርነት በተካሄደበት ወቅት የተለያዩ አስፈላጊ አላቂ ቁሶች ወደ ኦሮሚያ ክልል እንዲሸሹ ተደርገዋል፡፡ 4.5. ወሳኝ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች ሁሉም ማለት በሚቻል ደረጃ ኦሮሞ ናቸው፡፡ 4.6. የገንዘብ የገቢ የጉምርክ የባንክ እና የደህንነት ቦታወች በጥንፈኛ ኦሮሞ ኢሊቶች ተሞልተዋል፡፡ 4.7. አማራ በክልሉ ውስጥ እና ከክልሉ ውጭ ተረጋግቶ ንቁ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተሳትፎ እንዳያደርግ እረፍት መንሳት፤ ይህ በየጊዜው የሚፈጠሩ ግጭቶችን እና አዳዲስ አጀንዳ ፈጠራዎችን ያካትታል፡፡፡ 5. የአማራ ህዝብ የህለዉናዉ ስጋቶች 5.1. ከዉስጥ 5.1.1. መዋቅራዊ እና ስልታዊ ሁኖ ኢትዮጵያን ለማፍረስ እና አማራን ለማፅፋት በ 1987 ዓ.ም ስራ ላይ የዋለው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት 5.1.2. ከራያ ከወልቃይት ከመተከል ከከሚሴ ከደራ ከአዲስ አበባ ጋር በተገናኘ በኦሮሞ በትግሬ እና በባለሁለት-ማንነት ፖለቲከኞች እና ሙህራን የሚሰራ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ አሻጥር 5.1.3. አማራ በብዛት የሚገኝባቸው የ ደቡብ እና የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ክፍል ለአማራው ከፍተኛ የህልዉና ስጋት መሆናቸው 5.1.4. አማራን እና አገውን ወክለናል በማለት በክልል እና በፌደራል የስልጣን መዋቅር ውስጥ ያሉ ሂሊና ሞራል ምግባር እና ብልጠት አልቦ ካቢኔዎች 5.1.5. የአምሓራ ክልል ህዝብን አንድነት ለመሸርሸር የሚሰሩ የህዋሓት ዘመን ተጠቃሚ ፖለቲከኞች የብልፅግና ዘመን ተጠቃሚ ፖለቲከኞች አኩራፊ ፖለቲከኞች የአዉራጃዊነት ሀሳብ አቀንቃኞች በጎጥ እና በሀይማኖት ሽፋን የግል ጥቅም አሳዳጆች እና ፀረ-አማራዎች የአማራ አንድነትን ለማላላት የሚሰሩት ሴራ 5.1.6. ወንድማማች እና የኢትዮጵያ ጥንት ህዝቦች በሆኑት አማራ እና አገው መካከል ቅራኔ ለመፍጠር የሚፈልጉ ጥቅመኞች 5.1.7. በሱዳን በግብፅ በሕዋሓት እና በኦነግ የሚደገፈው የቅማነት እና የከሚሴ ፖለቲካ 5.1.8. የጠላት አጀንዳ ያስፈፅሙ ዘንድ ከአረብ ሀገራት ከግብፅ ከአዉረፓ አገራት እና ከአሜሪካ ደጎም ያለ የገንዘብ ድጋፍ የሚደረግላቸዉ ባንዳዎች እና የሁከት እስትራቴጂስቶች 5.1.9. ፀረ- አማራ የአገር ዉስጥ ሚዲያዎች 5.2.1. ኢትዮጵያን ማፍረስ የሚፈልጉ ሀይሎች 5.2.2. የሊበራሊስት የኮንሰረቫቲቭ-ዲሞክራቲስት እና የሶሻሊስት አገራቶች የፖለቲካ የኢኮኖሚ እና የሀይማኖት ፍላጎት 5.2.3. የምስራቅ አፍሪካ ጅኦ-ፖለቲክስ 5.2.4. የጎረቤት አገራት ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ያለመረጋጋት ሁኔታ 5.2.5. ግብፅ የምትፈጥረው የውሃ ፖለቲካ ተፅኖ 5.2.6. ፀረ-አማራ የዉጭ ሚዲያዎች 5.2.7. በፀረ- አማራ በፀረ- ኢትዮጵያ እና በባንዳዎች እየተሰራ ያለው የውጭ ዲፕሎማሲ 6. የመደራጀት አስፈላጊነት 6.1. ካልተደራጀን እኛ ታላለቆቹ ሙተን ልጆቻችን ለዘመናት እንደ ኩርዳኖች ወይም እንደ ጅብሲወች የሚሳደዱ የሚደበቁ ወይም የሚታረዱ ይሆናሉ፡፡ 6.2. አሁን ያለንበት የኢትዮጵየ የፖለቲካ ዘመን በባህል እና በአጓጉል እምነት የተጠመዶየኦሮሞፖለቲከኞች የጠለፉት ሲሆን ፖለቲካው ፍታዊ ማድረግ የሚቻለው በጠነከረ ክንድ ነው ለዚህ ደግሞ ትብብር ወሳኝ ነው፡፡ ልብ በሉ የቲራስማከስ ፍትህ የጠንካሮች ፍላጎትን ትመስላለች የሚለው አባባል ጊዜው አሁን ነው፡፡ 6.3. ስንደራጅ ታሪካዊ የፍትህ ተቋም አቋቁመን የአማራን ፍትህ ያጓደሉ ሁሉ በፍትህ ነፃነታቸው ይጓደላል 6.4. ስንደራጅ በሀሰት ትርከት ያበጡ የስልጣን ተሸሚዎቻችንን () በፖለቲካ ክንዳችን እናደቃቸዋለን፡፡ 6.5. የኦሮሞ ሙህራን ፖለቲከኞች እና ተስፋፊዎች የኦሮሞን ግዛት ማስፋፋት () ላይ ተጠምደዋል፡፡ ከተደራጅን ይህን በቀላሉ እንመክተዋለን፡፡ 6.6. ስንደራጅ ጠንካራ የሆነ ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ መገንባት እንችላለን ይህም የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ግንኙነታችንን () ከአፋር ከጋንቤላ ከቤንሻንጉል ከኩምዝ ከወላይታ ከሲዳማ ከሀረር ከኢትዮ-ሶማሌ ከኤርትራ ከእስራኤል እና ከአማሃራ ወዳጅ ሀገራት ጋር በማሳደግ የበለጠ የአማራን ደህንነት ማስጠበቅ ያስችለናል፡፡ 7. መቀረፍ ያለባቸው ጎጅ አማራን እየጎዱ ያሉ ባህሪያት 7.1. ግላዊ ባህሪ( አንዳንዶቻችን እኔ ካልተጎዳዉ የወንድሜ ጉዳት ጉዳቴ አይደለም የሚል ግላዊ ባህሪ() አዳብረናል፤ ምናልባች ይህ ሊዳብር የቻለው ለረጅም ጊዜ ኢትዮጵያዊነትን ከሚያስቀድም ማህበረሰብ ስለወጣን ሊሆን ይችላል፡፡ አሁን ግን ይህ ጊዜውን የዋጀ ስላልሆነ መወገድ አለበት፡፡ ምክንያቱም በአሁኑ አደገኛ በሆነዉ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አሰላለፍ ስንጎዳም ስንድንም ስንሞትም ሁሉም ሂደት ወደ ጋርዮሽ ስነ-ልቦና ማደግ አለበት፤ ከዚህ ባለፈ ከግላዊነት ባህሪ በመላቀቅ አማራን ለማትረፍ አጋዥ ይሆናሉ ካልናቸው አካላት ጋር አብረን መስራት ይኖርብናል(ሳጥናኤልም ጋር ቢሆን)፡፡ ካልቻልን ግን እኔ ከሌለዉበት እና ከእኔ በላይ ላሳር አይነት ዋልታ እረገጥ ሀሳብ ወጥተን ቢያንስ ወንድማችን ለመፈንከት የመጣ የባህርዛፍ ሽመል እኛንም ጭምር ሳይፈነክት እንደማይሰበር አዉቀን ከግላዊነት ወደ ቡድናዊነት ከፍ እንበል፡፡ ወዳጀ! የመኖር ህልዉናችን ቀይ መስመር ላይ ቁሞ ተዉን እኛ ኢትዮጵያዊነትን ብናስቀድም ይሻለናል ካልን ደግሞ ኑረንም ኢትዮጵያን ላናተርፋት ከሞትንም በኋላ ኢትዮጵያን ላናገኛት የባተልን ከንቱ ባተሌ እንሆናለን፡፡ ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ መሆን የምንችለዉ በአማራነታችን ተደራጅተን ከሀይቅ በላይ የጠለቁ ጠላቶቻችን በሀሳብ እና በሀይል ልዕልና በልጠን ህልዉናችን ስናረጋግግጥ ነዉ፡፡ 7.2. ጥራዝ ነጠቅ ሀይማኖቶኞች በአሁኑ ሰዓት አማራ ሁነው ግን ኦረቶዶክስ እና እስልምና እምነትን ለግል እና ለፖለቲካ ጥቅም የሚጠቀሙ ግለሰቦች የአማራን ስቃይ ያበዙታልና የአማራ አብዮት ሊያርቃቸው ወይም ሊያምቃቸው ይገባል ካለበለዚያ ሁነኛ የአማራ ሞት የሚፋጠረው ሀይማኖትን አስታኮ በሚመጣ የሴራ ፖለቲካ መሆኑ ይታወቅ፡፡ አንባቢ ሆይ ይህን ግን ልብ በል!!! በወያኔ በኦነግ እና በኦሮሞ ፖለቲከኞች ከ 1964 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ገደል የሚወረወሩት አማራዎች ክርስቲያንም ሙስሊምም ናቸዉ፡፡ ጠላት አማራ ነህ ብሎ እንጅ ክርስቲያን ነህ ወይስ ሙስሊም ነህ ብሎ አያጠቃህም፡፡ወደ አማራ ክልል ስንመጣ ደግሞ… በመሪዎቻችን ድክመት ምክንያት ኦነግ አጀንዳ ቀርጦ እና ብር በጅቶ አማራን በሀይማኖት ለመከፋፈል በአማራ ክልል ላይ ከሰልጠነ ቆየ፡፡ ያሳዝናል! ይህን ሁኔታ ግን በይበልጥ አንዳንድ ተማሩ የምንላቸው በጥቅም በዝቀተኝነት እና በፖለቲካ የታሰሩ ሰዎች አልተደረዱትም ሁኖም በሚገባቸው መንገድ ይረዱ ዘንድ ይህ ማታገያ ፅሁፍ አሳብ ይሰነዝራል፡፡ 7.3. አዉራጃዊነት ሙዚቀዎቻችን እዩ ተማርን የሚሉትን ሰዎች ጠጋ በሉና አዳምጧቸው ምሳሌዎቻችንን አስታዉሱ ቅኔዉ በምን እንደሚዘረፍ ልብ በሉ፤ ከእነዚህ ዉስጥ አዉራጃዊነት አለ፤ አዉራጃዊነት እንደማንነት ተቀይሮ አጉል መፎካከር እና መኮፈሰን በማምጣት አማራን በተናጠል የሚያስመታ ክፉ በሽታ በመሆኑ መወገድ አለበት፡፡ ወሎ ሸዋ ጎጃም አዲስ አበባ እና ጎንደር የአማራ እርስቶች እንጅ በራሳቸው ማንነት አይደሉም ስለዚህ ልንቀኝ የሚገባን አማራ ላይ እንጅ አዉራጀዎቻችን ላይ አይደለም፡፡ 7.4. በአንዳነድ የገጠር ቦታዎች ልዩነትን ያለማክበር ጎጅ ባህል፤ ጎጅ የሚባሉ ባህላዊ እሴቶችን አለመቅረፍ ለምሳሌ ሰውን ፋቂ ሸማኔ እና ቡዳ እያሉ ማሸማቀቅ የአማራ አንድነትን ስለሚጎዳ መወገድ ያለበት ባህል ነው፡፡ 7.5. የሙህሩ እና መንግስታዊ ፖለቲከኞች አድረባይነት እና ተለጣፊነት ስር የሰደደ መሆኑ፤ይህ የሙህራን ለዘብተኛ ዝምተኛ እና ዘገምተኛ አቋም እንዲሁም የፖለቲከኞች አድር ባይነት እስካልተወገደ ድረስ ብዙ ቀጣይ ትዉልዶች በባርነት ቀንበር ስር ይሆናሉ፡፡ 8. የሚመለከታቸው ባለጉዳዮች የአማራን ህልዉና ለማረጋገጥ ትኩረት ሊሰጧቸው የሚገቡ የሚገቡ ነጥቦች 8.1. የክልሉን ህገ-መንግስት ማሻሻል 8.2. የክልሉን ባንዲራ ማሻሻል 8.3. በአገው ማንነት ከተደራጁ ልዩ ወይም ብሄራዊ ዞኖች ዉጭ ያሉ የልዩ ዞን አደረጃጀቶችን ማፍረስ:: የአማራ እና የአገው ብሄሮችን በተመለከተ የተለያዩ ምሁራን የተለያዩ ግንዛቤዎች አሏቸው፤ አንዳንዶች አማራ ከሴም መደብ ነው ብለው ይከራከራሉ፤ ሌሎች ደግሞ አማራ ከሴማዊ-ኩሽ መደብ ሲሆን አገው ደግሞ ከኩሽ መደብ ነው ይላሉ፤ ሌሎች በአማራ እና በአገው መካከል ምንም ልዩነት የለም ካሉ በኋላ አገው የአማራ አባት ነው ይላሉ፤ ለዚህ አለማ ግን ፀሀፊው የአንቶኒ ስሚዝ እና የዎከር ኮንነር የብሔራዊ ትርጉም መሰረት በማድረግ አማራ እና አገው እንደ አንድ ህዝብ ሊቆጠሩ ይችላሉ ብሎ ያምናል ፤ እነዚህ ሁለቱ ተመሳሳይ የስነልቦና ትስስር ያላቸው፤ የኢትዮጵያ የስልጣኔ ባለቤቶች የሆኑ፤ ተመሳሳይ ታሪካዊ ትውስታ ያላቸው፤ ለረጅም ጊዜ የኦርቶዶከስ ሀይማኖት የሚከተሉ ለሶስትሽ ዓመታት የቆየ የፖለቲካ ባህል ያላቸው እና ተመሳሳይ ባህል ያላቸው በስሜን ኢትዮጵያ ተዋልደው ተጋብተው የሚኖሩ ሁለት ግን አንድ ናቸው፡፡ ስለሆነም ያለውን የቋንቋ ልዩነት መሰረት ያደረገ መከባበር ሊኖር ግድ ነውና ከዚህ ጋር በተገናኘ የአገው እና የአማራ ኢሊቶች ሀገር አፍራሽ እና ደም አፋሳሽ ከሆነ የጠላት አጀንዳ እራሳቸውን ማራቅ ይኖርባቸውል!! አገው ማለት አማራ ነው! አማራ ማለት አገው ነው!!! ከዚህ ጋር በተገናኘ የሚመለከታቸው አካላት በሁሉቱ መካከል ቁርሾ ለመፍጠር የሚፈልጉ ቡድኖችን እና ግለሰቦችን ቀድሞ የማምከን ስራ መስራት አለባቸው፡፡ 8.4. እስካሁን ድረስ ከአማራ ጋር አብሮ እና ተዛዝሎ የኢኮኖሚ ሽባ እንዲሆን የተፈረደበትን የዋግኽምራ አካባቢ ህዝብ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ 8.5. የአገዎችን ቋንቋ ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ በትምህርት ደረጃ ሁሉም የአማራ ትዉልድ እንዲማር ማድረግ፤ ይህም ቋንቋ አማራን ለመከላከል የአማራ የጦር ኮድ ሁኖ ያገለግላል:: የትኛውን የአገው የቋንቋ ዓይነት( ኽምጣኛ ወይስ አዊኚ) ነው አማረኛ ተናጋሪ ተሎ ሊረዳው እና ሊናገረው የሚችል የሚለውን ጥያቄ ግምት ውስጥ በማስግባት የሚመለከተው አካል በአጭር ጊዜ ጥናት አስጠንቶ ትውልዱን የሁለት ቋንቋ ተናጋሪ ባለቤት ለማድረግ ወደ ስራ መገባት አለበት፡፡ 8.6. የተጠናከረ የወታደር አደረጃጀት መፍጠር፤ ከዚህ ጋር በተገናኘ በቋሚነት የሚታወቁ እንደ ፋኖ እና እንደ አማራ ልዩ ሀይል ዓይነት አደረጃጀቶች በቂ አይደሉም ይልቁን የአማራ ህዝብ በክልሉ ዉስጥ ይሁን ከክልሉ ውጭ የሚመጣበትን ማናቸውም ጥቃት ለመመከት በሎጅሰቲክ ኢትዮጵያ ውስጥ እና ውጭ ባሉ ሀይሎች የሚደገፍ መሪው የማይታወቅ ብዙ አይነት የወታደር እዝ ያስፈልገዋል፡፡ 8.7. ሃይማኖት የሚኖረው አማኝ ካለ ብቻ ነው!!! የህዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ በመውደቁ የኦርቶዶከስ እና የእስልምና ሀይማኖት ሰባኪዎች የአማራ ክልል ህዝብ ጠላትን አብሮ አንድ ሁኖ እንዲመክት መስበክ አለባችው፤ ይህን የሚመለከታቸው አካላት ማስፈፀም ይኖርባቸዋል፡፡ 8.8. ተራማጅ ያልሆኑ ሆዳቸውን ያስቀደሙ በማንነት ቀውስ ውስጥ ወድቀው ሌሎችን የሚጥሉ ህዝብ ወክያለው ብለው ህዝብን የሚሸጡ በሌብነት እና በግድያ እጃቸው የከሰረ ሁሉ የእጃቸውን ማግኘት ስላለባቸው ገዳይ ቡድን ያስፈልጋል፤ ይህ ገዳይ ቡድን በስራው ወቅት ስህተት እንዳይፈጠር የሚመለከተው አካል ሱፕረቫይስ ማድረግ አለበት፡፡ 8.9. የተጠናከረ የፋይናንስ ተቋም መገንባት እና ኢኮኖሚን ማሳለጥ 8.10. ከፍተኛ የክልል ስልጣን ቦታቸወን ሙሉ በሙሉ አማሃራ ማንነት ባላቸዉ እና በመጠላለፍ ፖለቲካ በተካኑ ፖለቲከኞች መሙላት 8.11. ከቀበሌ እስከ ክልል ያለዉን ካቢኔ አንስቶ ተራማጅ በሆነ አዲስ ካቢኔ መተካት 8.12. በክልሉ ከፍተኛ የስልጣን ቦታ ላይ ያሉ የቅማንት እና የከሚሴ-ኦሮሞች አመራርን ድምፅ አልባ ማድረግ 8.13. በአማሃራ ቴሌቪዥን ለሶማሌኛ ለኩናማኛ ለሲዳመኛ ለኩምዘኛ ለወላይተኛ ለኤርትራ-ትግረኛ እና ለአፋራኛ ቋንቋወች የአየር ሰዓት መስጠት 8.14. ከኢትዮ-ሶማሌ ከአፋር ከወላይታ ከሲዳማ ከቤንሻንጉል ኩምዝ ህዝቦች ጋር የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ትስስር ማድረግ 8.15. ኤርትራን የረጅም ጊዜ ወዳጅ ለማድረግ መስራት፤ እንዲሁም የስሜን ህዝብን በደል የተረዱ ህዋሓት በአማራ ህዝብ ላይ ያደረሰውን በደል የሚቀበሉ እና የወልቃይትን የይገባኛል ጥያቄ ፍፁም የማያነሱ ትግራዋይ ግለሰቦችን ይሁን ቡድኖችን ከትልቅ ጥንቃቄ ጋር ማቅረብ አስፈላጊ ነው፡፡ 8.16. የሰለጠነ የዉጊያ ስልት መንደፍ እና ከዎዳጅ አገራት ጋር የጦር ዲፕሎማሲን ማጠናከር፤ የሚመለከተው ሁሉ በተገኘው አጋጣሚ ፐሮቶኮሉን ያልጠበቀ ኢመደበኛ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ከውጭ ሀገራት ጋር ማድረግ ይኖርበታል!!! እያንዳንዱ ዲፕሎማት ዲፕሎማሲ የማታለል ጥበብ መሆኑን በመረዳት ጠላትም ወዳጅም ከሁኑ ሀገራት ፊት ፅጌረዳ ሁኖ መቅረብ አለበት፡፡ 9. አማራን ወደ ቀድሞው ማንነቱ ሊመልሱ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎች 9.1. ከፍተኛ የሆነ የሰዉ ካፒታል () እና የተፈጥሮ ሀብት() ያለዉ በዚሁ በአማራ ክልል መሆኑ 9.2. የተዳከመዉን የማዕከላዊ የፖለቲካ ስርዓት ስልታዊ እና እስትራቴጅካዊ በሆነ መንገድ መጠቀም 9.3. አዲስ አበባ ላይ ጠንካራ የፖለቲካ ስርዓት መዘርጋት ኢኮኖሚዉን ደግሞ ወደ ባህርዳር መሳብ 9.4. የአማራ ህዝብ ዘላለማዊ ጠላት የነበረው ህዋሓት መዳከም 9.5. የኦሮሞ ፖለቲካ ለመረዳት የቀለለ መሆኑ 9.6. በኦሮሚያ ክልል ዙሪያ ያሉ ብሄሮች በኦሮሞ አክራሪዎች እየተጠቁ መምጣታቸው 9.6. ያለንን ጠንካራ እና የተደራጀ የታሪክ መሰረት በአግባቡ መጠቀም፤ ይህም የአማራን ታሪክ በአግባቡ መሰነድን እና የተሳሳቱ ታሪኮችን ማረም እና ትዉልድን ታሪክ ማስተማርን ያካትታል፡፡ 9.7. ከሳይበር ወደ መሬት የወረደ ትግል ማድረግ ዋቢ መፅሀፍት ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት፣ አምሓራ ህዝብ ላይ የደረሰ እልቂት፤ ጆርጂያ፣ 2015 እ.ኤ.አ አለቃ ታየ ገብረማሪያም፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፣1898 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣የአማረኛ መዝገበ ቃላት፣ አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ቋንቋወችና ባህል አካዳሚ፣2006 አንቶኒ ስሚዝ፣ የብሄር ማንነት አተረጓጎም፣ 2001 እ.ኤ.አ ግርማ ሰይፉ፣ የተከበሩት፣ አዲስ አበባ፣2008 ይሁኔ አወቀ፣አምሓራነት፣ አዲስ አበባ፣2010 ዓስራት ዘዉዴ፣ ያለቃ ታየ ገብረማሪያም የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ በአጭር ቀል የወጣ፣አዲስ አበባ፣ 2008 ሄነሪ ወቶን የሚባል የአስራ ሰባተኘዉ ክፍለ ዘመን የኢንግላንድ ዲፕሎማት ስለ አምባሳደር ምንነት ሲናገር አምባሳደር ማለት አንድን ሀገር ወክሎ ወደ ዉጭ ሀገር የሚላክ ታማኝ የሆነ ሰዉ እና የሀገሩን ጥቅም ለማስከበር ሲል በአንድ ጉዳይ መዋሸት ካለበት የሚዋሽ ሰዉ ነዉ ይላል። ለባለፉት 27 እና 3 ዓመታት ግን ኢትዮጵያን ወክለዉ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር እና ኢትዮጵያ ከሌላ ሀገር ጋር ያላትን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ትስስር ያጠናክራሉ የተባሉት አምባሰደሮች አብዛኞቹ ሕዋሓት እና ኦነግ የሚባል ማፊያ ቡድን ጋር በመወገን የሀገሪቱ ሀብት እና ቅርስ እንዲዘረፍ መንገዱን ያመቻቹ፤ ዉጭ ያሉ ኢትዮጵያኖች ሲገደሉ ሲዘረፉ እና ሲደፈሩ ምንም አልሆኑም ብለዉ የሚያስተባብሉ እንዲሁም የሀገሪቱን ጥቅም ለሌላ ወገን አሳልፈዉ የሚሰጡ ኮንትራቫዲስቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች በምንም ታምር አማራ ላይ የሚካሄደዉን ግድያ እንግለት እና የዘር-ማፅዳት ዘመቻ ለአለም ህዝብ ማስተዋወቅ አይፈልጉም፡፡ ሰዎች በባለፈዉ ዘመን በሆነ አካል ተበድለዉ ይሆናል፡፡ ያንንም የቆየ በደል በፍትህ መካስ ይፈልጋሉ፡፡ የሚመለከተዉም አካል ታሪክን ወደ ኋላ አይቶ ታሪካዊ ፍትህ ይሰጣል፡፡ ይህ አይነት ፍትህ ታሪካዊ ፍትህ () ይባላል፡፡ ታዲያ ታሪካዊ ፍትህ ለመስጠት የታሪካዊ ፍትህ ተቋም ያስፈልጋል ለምሳሌ አለም-አቀፍ የወታደር ፍርድ ቤት በ ኑርመብረግ () ከሁለተኛዉ የአለም ጦርነት በኋላ በሁለተኛዉ የአለም ጦርነት በዘር ማጥፋት እና በከባድ ኢ-ሰባዊ ድርጊት የተሰማሩ የጀርመን ወታደሮችን ወደ ፍርድ ለማቅረብ ተቋቋመ፡፡ ብዙ ወንጀሎኞችም በዚህ ተቋም ተጠየቁ ፍርድም ተሰጣቸዉ፡፡ ሌላዉ ከአፓርታይድ ስርሃት በኋላ በደቡብ አፍሪካ የተቋቋመዉ የደቡብ አፍሪካ የእዉነት እና የእርቅ ኮሚሽን ነዉ()፡፡ አማራም አማራ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙትን ለመቅጣት ታሪካዊ የፍትህ ተቋም ይኖረው ዘንድ ሁን ይደራጅ፡፡ አማሃራ ነህ? ከሆንክ መጥፎ ጊዜ ላይ ነዉ ያለኸዉ! ህልዉናህ አደጋ ላይ ነዉ ስለሆነም ከሳይበር እና ከሚዲያዉ ትግል አሁኑኑ ወደ መሬት ወርደህ ተደራጅ! ተደራጅተህ እራስህን ጠብቅ በጎበዝ አለቃ ተደራጅ የአካል አንቅስቃሴ ልመድ ከክላሽ ጋር ተወዳጅ፡፡ በሂወት ለመቆየት ያለህ ሌላኛው አማራጭ ከሳይበር ወደ መሬት የወረደ ትግል ማድረግ ነው፡፡
50826
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%89%B2%E1%8A%AE%20%E1%8D%8B%E1%88%AD%E1%88%9B
ናቲኮ ፋርማ
ናቲኮ ፋርማሲ ሊሚትድ ገባሪ የመድኃኒት ንጥረ ነገሮችን የሚያመርቱ የህንድ የመድኃኒት ኩባንያ ነው። የኩባንያ አጠቃላይ እይታ የሥራ ዋና መስኮች - ቫይረስን ለመዋጋት መድኃኒቶች ልማት (ሄፓታይተስ ሲን ጨምሮ) እና ካንሰርን። ናቲኮ ፋርማ በሕንድ ፣ በአሜሪካ ፣ በአውሮፓ እና በእስያ ይሠራል ፡፡ ንዑስ ክፍሎች የሚገኙት በሰሜን እና በላቲን አሜሪካ ፣ በእስያ-ፓሲፊክ ክልል ፣ በመካከለኛው ምስራቅ እና በደቡብ ምስራቅ እስያ ይገኛሉ ፡፡ ኩባንያው በመጀመሪያ ናኮኮ ጥሩ መድኃኒት ፋርማሲ ሊሚትድ ተብሎ ተጠርቷል ፡፡ ከሐምሌ 1992 ጀምሮ በይፋ የህዝብ ሆነች ፡፡ እ.ኤ.አ. በየካቲት ወር 1993 ናቲኮ ፋርማማ () ን ስሟ ቀይሮታል። የናቲኮ ፋርማሲ ሊሚትድ ምርት ከ 500 በላይ መድሃኒት እቃዎች ሲሆን በቴክኖሎጂ መስክ ለሚደረገው መሰረታዊ ምርምርና ትብብር ምስጋናም በመደበኛነት እየሰፋ ይገኛል ፡፡ ኩባንያው እንደ ሶፊስቡቪር ፣ ዳክላሳስቪር ፣ ሊራሚሚሚድ ፣ ኤንቴካቪር ፣ ዴፌራዚሮክስ ፣ ሊድፓስቪር ፣ ኢምታይቢቢን ፣ ቤንድመስትስቲን ፣ ቦቶዚምቢም ፣ ክሎራምቡላይ ፣ ልፓስቪቪ እና ሌሎችም የመሳሰሉትን መድኃኒቶች ያመርታል ፡፡ ኤን.ፒ.አር. ለሬባባክ እና ለፓርክ ዴቪስ የመድኃኒት አምራች ሲሆን ለዉጭ ልማት የሚውል 9002 የተመሰከረ ኩባንያ ነው ፡፡ ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ ከ 20 በሚበልጡ አገራት ውስጥ የራሱን የምርት ስም የምዝገባ ሂደት ጀምሯል ፡፡ ወደ አሜሪካ ገበያው ለመግባት ኔፕል በአሜሪካ ውስጥ የናቲኮ ፋርማ ንዑስ ቡድን አቋቁሞ ከጃምሞ ክልል የምርምር ላብራቶሪ ፣ ሴሉላር እና ሞለኪውል ባዮሎጂ ለተስማሚ ፔቲ እና ለቆዳ ምርምር ማዕከል ማዕከላዊ ምርምር አካሂ ል ፡፡ ናታኮ ላቦራቶሪዎች ፣ ናቶኮ ፓራቴራክተሮች እና ካራቶሽ ፋርማሲዎች አንድ ትልቅ የንብረት መሠረት ለማምጣት እና የከፍተኛ ቴክኖሎጅ ችሎታን ለመጨመር ከጥቁር ባንዲራ ኩባንያ ጋር ተቀላቅለዋል ፡፡ የተመዘገበው ጽህፈት ቤት ህንድ ውስጥ በሃይድራባድ ፣ በታይላናና ይገኛል ፡፡ መዝጋቢ - የአከራይ ካፒታል እና የኮርፖሬት ኢንቨስትመንት ፒ. ኃላፊነቱ የተወሰነ በሩሲያ እና በሲአይኤስ አገሮች ተወካዮች ጽ / ቤቶች ናቲኮ ፋርማ በሩሲያ እና በሲአይኤስ አገሮች ኦፊሴላዊ ተወካይ ጽ / ቤቶች የሉትም ፡፡ የኩባንያ አስተዳደር ቪሲ ናናፓኒ - ሊቀመንበር እና ሥራ አስኪያጅ ፣ - ምክትል ሊቀመንበር እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፣ ቴሌቪዥን ራዮ ራሱን የቻለ ዳይሬክተር ነው ጂ.ኤስ.ኤስ ሙርዲ - ገለልተኛ ዳይሬክተር ፣ ዲጂ ፕራስአድ - ገለልተኛ ዳይሬክተር ፣ - ገለልተኛ ዳይሬክተር ፣ ሊላ ዲጊማቲ - ገለልተኛ ዳይሬክተር ፣ - የምህንድስና ምክትል ፕሬዝዳንት ፣ ዲ ላንጋ ራዮ - ዳይሬክተር እና ፕሬዝዳንት (ቴክኒካዊ ጉዳዮች) ፡፡ የኩባንያው ታሪክ ኩባንያው እ.ኤ.አ. በ 1981 ሥራዎችን ጀመረ ፡፡ ዛሬ የራሱ የሆነ የምርምር ማዕከላት እና ከ 4000 በላይ ብቃት ያላቸው ሳይንቲስቶች አሉት ፡፡ የ ምርቶች ወደ አሜሪካ ፣ አውስትራሊያ ፣ ካናዳ ፣ ብራዚል ፣ አውሮፓ ፣ ሲአይኤስ አገራት ፣ ትናም ፣ ሆንግ ኮንግ ፣ ቻይና ፣ ኔዘርላንድስ ፣ ናይጄሪያ ፣ ታንዛኒያ እና ኬንያ ወዘተ ይላካሉ ፡፡ ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ በዓለም የጤና ድርጅት የተረጋገጠ ሲሆን ለሬባባክስ ላቦራቶሪዎች ሊሚትድ ፣ እስክዬፍፍፍፍፍፍ ፣ ፓርክ ዴቪስ (አይ) ሊሚትድ ፣ ፋውደንስ ህንድ ሊሚትድ ፣ ካዲላ ሊሚትድ ፣ ጆን ዊዬት ህንድ ሊሚትድ ፣ አይሲ አይ ሊቲ ሊሚትድ እና የመድኃኒት ምርቶች ሊሚትድ ቅደም ተከተል እ.አ.አ. 1996 - በራሱ መድሃኒት ስም ማይግሬን ላይ በሚወስደው መድሃኒት ሱማትትሪያን እንዲለቀቅ ተደርጓል ፡፡ እ.ኤ.አ. 1997 - ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ በሩሲያ እና በሌሎች የ አገራት ውስጥ የናኮ ምርቶችን የመሸጥ መብት በሚሰጥ ስምምነት ውስጥ ገባ ፡፡ የቡድኑ ውህደት ናቲኮ ፋርማ ፣ ናታኮ ላቦራቶሪዎች ፣ ናታኮ ፓሬቴቴራሎች እና የዶ / ር ካራቴን ፋርማማ ኬሚካሎች ናቸው ፡፡ እ.ኤ.አ. 1998 - ናኮክስ ፋርማሲ ሊሚትድ የና ምርት እና ወደ ውጭ ለመላክ ከአሜሪካ የመድኃኒት አምራች ግዙፍ ማሊን ኬሮድ ጋር ስምምነት ተፈራረመ ፡፡ እ.ኤ.አ. 2002 - ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ አውስትራሊያ ከሜካጎድድ ፋውንዴሽን ከቴራፒዩቲቭ ዕቃዎች አስተዳደር (ቲ.ሲ.) ተቀባይነት አግኝቷል ፡፡ 2003 - የፀረ-ነቀርሳ መድሐኒት ኢምታይኒቢም በራሱ ምርት ስር ተለቀቀ ፡፡ የክትትል አሲድ የያዘ መድሃኒት ይልቀቁ። ናቲኮ ፋርማ የዚህን መድኃኒት ማምረት በዓለም ውስጥ ሁለተኛ ማድረግ ጀመረ ፡፡ በድህረ-ወሊድ ሴቶች ውስጥ ላለው ከፍተኛ የጡት ካንሰር ሕክምና ለመስጠት የተባለው መድሃኒት መውጣቱ ፡፡ ለ (ለህክምና እንደ ፀረ-ፕሮስታንስ ጥቅም ላይ የዋለው) ወደ ውጭ ለመላክ ትዕዛዝ 35- ትዕዛዝ. እ.ኤ.አ. 2004 - ናቶኮ ፋርማማ የፀረ-ነቀርሳ መድሃኒት አቋቋመ ፣ ኦንኮሎጂ አሃድ ፡፡ በዚያው ዓመት የፕሮስቴት ካንሰርን ሕክምና እና ለኦቭቫርስ ካንሰር የሚሆን መድሃኒት አወጣ ፡፡ እ.ኤ.አ. 2005 - ካንሰር ምርቶችን ከማምረት ጋር የተዛመዱ ቴክኖሎጂዎችን ለመለዋወጥ ናቲኮ ፋርማ ሊሚትድ የመግባቢያ ሰነድ () ተፈራረመ ፡፡ እንዲሁም መድሃኒቱን ያስነሳል። እ.ኤ.አ. 2006 - ናቲኮ አነስተኛ ህዋስ የሌላቸውን የሳንባ ካንሰር ህክምና ለማከም የፔሚትሬድድ መጀመሩን አስታውቋል ፡፡ እ.ኤ.አ. 2007 - ናኮኮ በዓለም ደረጃ የሚገኝ የወሊድ መቆጣጠሪያ መውጣቱን አስታውቋል ፡፡ እ.ኤ.አ. 2010 - ናቲኮ ፋርማማ በአሜሪካ ውስጥ ቤንዲስትስቲን እና አንስትሮዞሌልን አቋቋመ ፡፡ እ.ኤ.አ. 2011 - ናቶኮ ከአሜሪካን ኩባንያ ሌቪን ኤል ኤል.ኤስ ጋር በመሆን በብራዚል መድኃኒቶችን ለማሰራጨት ናታኮፋርማ ዶ ብርስይል የተባለ ሌላ ኩባንያ አቋቋሙ ፡፡ እ.ኤ.አ. 2012 - ኩባንያው ለእድገቱ ወርቃማ የፒኮክ ዓለም ሽልማት ተቀበለ። ናታኮ ለኩላሊት እና ለጉበት ካንሰር ፈውስ መቋቋምን አስታውቃለች ፡፡ እ.ኤ.አ. 2015 - ናኮኮ የሶፊሶቡቪር ምርት በኔፓል ተጀመረ ፡፡ 2016 - ናኮኮ የመጀመሪያውን ካፕቴን በአሜሪካ ውስጥ ጀመረች ፡፡ የኩባንያው ዋጋ አሰጣጥ ፖሊሲ ናቲኮ ፋርማሲ ሊሚትድ በጣም ዝቅተኛ ዋጋ ያላቸው ፣ የታወቀ ፣ ታዋቂ የምርት ስም ያላቸው መድኃኒቶች አናሎግ በማምረት ለአነስተኛ ገቢ ላላቸው ህመምተኞች ብቁ ያደርጋቸዋል ፡፡ ስለዚህ እ.ኤ.አ. በ 2012 አንድ የህንድ ኩባንያ በርኔል ለተሰራው የካንሰር መድኃኒት የፈጠራ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰርዞ በመናገር ብራዚልን ከጀርመን በጀርመን ከሚሰጡት ዋጋ 3 በመቶ ዋጋ ይሸጣል ብሏል ፡፡ ዛሬ ናታኮ መድኃኒቱን በሕንድ ውስጥ በ 174 ዶላር ይሸጣል ፡፡ የመጀመሪያው የባርኔጣ መድሃኒት በ 5 500 ዶላር ይሸጣል ፡፡ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ 2015 ናኮኮ በራሱ የምርት ስም ስር አሜሪካዊው የጊልያድ ፕሮሰሰር የሆነው ሶቭሳድ (ሶቫዲ) አናሎግ የተባለ የሄፕታይተስ ሲ በሽታን ለማከም የሚያገለግል ሶፊሶቭር የተባለ መድሃኒት ጀመረ ፡፡ ለመድኃኒት ጠርሙስ የሚወጣው ዋጋ በ 20 ሺህ ሩብልስ ሲሆን 300 ዶላር ያህል ይሆናል ፡፡ የ 12 ሳምንቱ ኮርስ ዋጋ 945 ዶላር ያህል ነው (ይህም ማለት በአሜሪካ ውስጥ ካለው የመጀመሪያ እጥፍ 12 እጥፍ ርካሽ ነው) ፡፡ እ.ኤ.አ. በግንቦት ወር 2017 አንድ የህንድ ኩባንያ ከ 5,000 እስከ 20,000 ሩብልስ በሆነ ዋጋ ለደም ካንሰር መድኃኒት ፈለገ ፡፡ ይህም በአሜሪካ ከሚገኘው ዋጋ 98% በታች ነው ፡፡ ፕ ብዙ ማይሚሎማ (የደም ካንሰር አይነት) ላላቸው ህመምተኞች የታሰበ ነው። መድኃኒቱ በአሜሪካ ውስጥ “ፖመርመር” የሚል ስያሜ የተሰጠው በሴልጋን ኢን ኢን. ናታኮ በሕንድ ውስጥ በእራሱ የምርት ስም የፓራላይሚድ ሽፋኖችን ይሸጣል ፡፡ እ.ኤ.አ. በጥቅምት ወር 2017 ናታኮ ፋርማሲ ሊሚትድ አክሲዮን 20 በመቶ ከፍ ብሏል, የአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር (ኤፍዲኤ) በናታኮ ከድች ኩባንያ ማይኒን ጋር በመተባበር የተፈጠረውን አጠቃላይ የኮፓክስሰን መድሃኒት ያፀደቀው እ.ኤ.አ. ይህ መድሃኒት ብዙ ስክለሮሲስን ለማከም ያገለግላል ፡፡ የመጀመሪያው መድሃኒት የሚመረተው በእስራኤል ኩባንያ ቴቫ ነው ፡፡ ለ 12 ወሮች እስከ ጁላይ 31 ቀን 2017 ባለው ጊዜ በ 40 ሚ.ግ. መጠን በ 40 - 3.6 ቢሊዮን ዶላር በሆነ መጠን በ 700 መጠን ውስጥ የኮክስሮን ሽያጭ በ 700 ሚ.ግ. ኦፊሴላዊ ናርኮ ፋርማ ድር ጣቢያ በእንግሊዝኛ ኦፊሴላዊ ናርኮ ፋርማ ድር ጣቢያ በሩሲያኛ መድሐኒት ፋብሪካ
52551
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%8A%95%E1%8C%83%E1%88%9A%E1%8A%95%20%E1%8A%94%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%88%81
ቤንጃሚን ኔታንያሁ
ቤንጃሚን "ቢቢ" ኔታንያሁ ጥቅምት 21 ቀን 1949 የተወለደ) የእስራኤል ፖለቲከኛ ነው ከ1996 እስከ 1999 እና ከ2009 እስከ 2021 ዘጠነኛው የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ያገለገለ። ኔታንያሁ በአሁኑ ጊዜ የተቃዋሚ መሪ እና የሊኩድ - ብሄራዊ ሊበራል ንቅናቄ ሊቀመንበር ሆነው ያገለግላሉ። በአጠቃላይ ለ15 አመታት በስልጣን ላይ ያገለገሉ ሲሆን ይህም በታሪክ ረጅሙ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር አድርገውታል። በእስራኤል የነጻነት መግለጫ ከወጣ በኋላ የተወለዱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። በቴል አቪቭ ከአለማዊ አይሁዳዊ ወላጆች የተወለዱት ኔታንያሁ ሁለቱም በኢየሩሳሌም እና ለተወሰነ ጊዜ በፊላደልፊያ፣ ፔንስልቬንያ በዩናይትድ ስቴትስ ያደጉ ናቸው። እ.ኤ.አ. በ1967 የእስራኤል መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ወደ እስራኤል ተመለሰ። በሳይሬት ማትካል ልዩ ሃይል የቡድን መሪ ሆነ እና በተለያዩ ተልእኮዎች ተሳትፏል፣ በክብር ከመልቀቁ በፊት የካፒቴንነት ማዕረግ አግኝቷል። ኔታንያሁ ከማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ከተመረቁ በኋላ የቦስተን አማካሪ ቡድን የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነዋል። በ1978 ዮናታን ኔታንያሁ ፀረ-ሽብር ተቋምን ለማግኘት ወደ እስራኤል ተመለሰ። ከ1984-1988 ኔታንያሁ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የእስራኤል ቋሚ ተወካይ ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ 1993 የተቃዋሚዎች መሪ በመሆን የሊኩድ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል ። እ.ኤ.አ. በ1996 በተካሄደው ምርጫ የወቅቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺሞን ፔሬስን በማሸነፍ የእስራኤል ትንሹ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። አንድ ጊዜ ካገለገሉ በኋላ ኔታንያሁ እና ሊኩድ በ1999 በተካሄደው ምርጫ በናዖድ ባራቅ አንድ የእስራኤል ፓርቲ በከፍተኛ ሁኔታ ተሸንፈዋል። ኔታንያሁ ከፖለቲካው ሙሉ በሙሉ ጡረታ መውጣትን መርጠው ወደ ግሉ ዘርፍ ገቡ። ከበርካታ አመታት በኋላ፣ የተተኩት የሊኩድ ሊቀመንበር ኤሪያል ሻሮን ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋላ ኔታንያሁ ወደ ፖለቲካው ለመመለስ እርግጠኛ ሆነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የገንዘብ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። ኔታንያሁ የገንዘብ ሚኒስትር እንደመሆናቸው መጠን የእስራኤልን ቀጣይ የኢኮኖሚ አፈጻጸም በእጅጉ እንዳሻሻሉ ተንታኞች የሚናገሩትን በእስራኤል ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ ማሻሻያ አድርጓል። ኔታንያሁ በኋላ ከሳሮን ጋር ተጋጭተዋል፣ በመጨረሻም የጋዛን የመልቀቅ እቅድን በተመለከተ በተፈጠረው አለመግባባት ስራቸውን ለቀቁ። ሻሮን ካዲማ አዲስ ፓርቲ ለመመስረት ናታንያሁ በታህሳስ 2005 ወደ ሊኩድ አመራር ተመለሰ። እ.ኤ.አ. ከ2006 እስከ 2009 የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ነበሩ። ምንም እንኳን በ2009 በካዲማ ምርጫ ሊኩድ ሁለተኛ ሆኖ ቢያጠናቅቅም ኔታንያሁ ከሌሎች የቀኝ ክንፍ ፓርቲዎች ጋር ጥምር መንግስት መመስረት በመቻሉ ለሁለተኛ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ። እ.ኤ.አ. በ2013 እና 2015 ምርጫ ሊኩድን ወደ አሸናፊነት መርቷል። የኤፕሪል 2019 ምርጫ የትኛውም ፓርቲ መንግስት መመስረት ካልቻለ በኋላ፣ በ2019 ሁለተኛ ምርጫ ተካሂዷል። በሴፕቴምበር 2019 በተካሄደው ምርጫ፣ በቤኒ ጋንትዝ የሚመራው የማዕከላዊው ሰማያዊ እና ነጭ ጥምረት ከኔታንያሁ ሊኩድ ትንሽ ቀድሞ ወጣ። ሆኖም ኔታንያሁም ሆነ ጋንትዝ መንግሥት መመስረት አልቻሉም። ከቀጠለ የፖለቲካ አለመግባባት በኋላ፣ የ2020 ምርጫን ተከትሎ ሊኩድ እና ሰማያዊ እና ነጭ የጥምር ስምምነት ሲደርሱ ይህ ተፈቷል። በስምምነቱ መሰረት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኔታንያሁ እና ቤኒ ጋንትዝ መካከል ይሽከረከራሉ፣ በዚህም ጋንትዝ በኖቬምበር 2021 ናታንያሁ እንዲተኩ ታቅዶ ነበር። በታህሳስ 2020 ይህ ጥምረት ፈርሶ በማርች 2021 አዲስ ምርጫ ተካሄዷል። በመጨረሻው መንግስቱ ኔታንያሁ የእስራኤልን ምላሽ ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና ለ2021 የእስራኤል-ፍልስጤም ቀውስ መርቷል። በጁን 2021 ናፍታሊ ቤኔት ከያይር ላፒድ ጋር መንግስት ከመሰረተ በኋላ ኔታንያሁ ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ተወግዶ ለሶስተኛ ጊዜ የተቃዋሚ መሪ ሆነ። ኔታንያሁ እ.ኤ.አ. ከ1980ዎቹ ጀምሮ የግል ጓደኛቸው ከነበሩት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ያላቸውን ቅርበት ፣ እ.ኤ.አ. ከ2016 ጀምሮ በእስራኤል ለነበራቸው የፖለቲካ ጥሪ ዋና ማዕከል አድርገው ነበር። የአብርሃም ስምምነት፣ በእስራኤል እና በተለያዩ የአረብ ሀገራት መካከል የተደረጉ ተከታታይ የመደበኛ ስምምነቶች። እ.ኤ.አ. ከታህሳስ 2016 ጀምሮ ኔታንያሁ በእስራኤል ፖሊስ እና አቃቤ ህግ የሙስና ወንጀል ምርመራ ሲደረግላቸው ቆይቷል። እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 21 ቀን 2019 እምነትን በመጣስ፣ በሙስና እና በማጭበርበር ወንጀል ተከሷል። በቀረበበት ክስ ምክንያት ኔታንያሁ ከስልጣናቸው ከመነሳታቸው በፊት ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ ውጭ ያሉትን ሁሉንም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ሃላፊነታቸውን እንዲለቁ በህጋዊ መንገድ ተጠይቀው ነበር። የመጀመሪያ ህይወት እና ወታደራዊ ስራ ኔታንያሁ በ1949 በቴል አቪቭ እስራኤል ከአይሁዳዊ ቤተሰብ ተወለደ። እናቱ ትዚላ ሰጋል የተወለደችው በኦቶማን ኢምፓየር የኢየሩሳሌም ሙታሳሪፌት ውስጥ በፔታህ ቲክቫ ሲሆን አባቱ ዋርሶ የተወለደው ቤንዚዮን ኔታንያሁ (ኒ ሚሌይኮውስኪ፣ 1910–2012) የአይሁዶች ወርቃማ ላይ ልዩ የታሪክ ምሁር ነበሩ። የስፔን ዕድሜ. የናታንያሁ አባታዊ አያት ናታን ሚሌይኮቭስኪ ረቢ እና የጽዮናውያን ጸሃፊ ነበሩ። የናታንያሁ አባት ወደ እስራኤል ሲሰደድ ስሙን ከ"ሚሌይኮቭስኪ" ወደ "ናታንያሁ" ማለትም "እግዚአብሔር ሰጠ" ብሎ ጠራ። ቤተሰቦቹ በብዛት አሽከናዚ ሲሆኑ፣ የ ምርመራ የሴፋርዲክ የዘር ግንድ እንዳለው እንዳረጋገጠለት ተናግሯል። ከቪልና ጋኦን ዘር ነው ይላል። ኔታንያሁ ከሶስት ልጆች ሁለተኛ ሰው ነበር። መጀመሪያ ያደገው እና ​​የተማረው በኢየሩሳሌም ሲሆን እዚያም ሄንሪታ ስዞልድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቷል። ከ6ኛ ክፍል መምህሩ ሩት ሩበንስታይን ያገኘው የግምገማ ግልባጭ ኔታንያሁ ጨዋ፣ጨዋ እና አጋዥ እንደነበር አመልክቷል። ሥራው "ተጠያቂ እና በሰዓቱ" እንደነበረ; እና እሱ ተግባቢ፣ ተግሣጽ ያለው፣ ደስተኛ፣ ደፋር፣ ንቁ እና ታዛዥ ነበር። እ.ኤ.አ. በ1956 እና በ1958 መካከል እና ከ1963 እስከ 1967 ድረስ ቤተሰቦቹ በዩናይትድ ስቴትስ በቼልተንሃም ታውንሺፕ ፔንስልቬንያ በፊላደልፊያ ከተማ ዳርቻ ይኖሩ የነበረ ሲሆን አባ ቤንዚዮን ኔታንያሁ በድሮፕሲ ኮሌጅ አስተምረዋል። ቤንጃሚን ተከታትሎ ከቼልተንሃም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል እናም በክርክር ክለብ፣ በቼዝ ክለብ እና በእግር ኳስ ንቁ ተሳትፎ አድርጓል። እሱ እና ወንድሙ ዮናታን በአካባቢው ባጋጠሟቸው ላዩን የአኗኗር ዘይቤዎች እርካታ አጥተው ነበር፣ ይህም የወጣቶች ፀረ-ባህል እንቅስቃሴ፣ እና ቤተሰቡ በተገኙበት የተሃድሶ ምኩራብ ፣ የይሁዳ ቤተመቅደስ ፣ የሊበራል ስሜቶችን ጨምሮ። እ.ኤ.አ. በውጊያ ወታደርነት አሰልጥኖ ለአምስት ዓመታት በመከላከያ ሰራዊት ልዩ ሃይል ክፍል በሳይሬት ማትካል አገልግሏል። እ.ኤ.አ. በተለያዩ ጊዜያት በጦርነት ቆስሏል። እ.ኤ.አ. በ1968 እስራኤላውያን በሊባኖስ ላይ ያደረጉትን ወረራ እና በግንቦት 1972 የተጠለፈውን የሳቤና በረራ 571 መታደግን ጨምሮ በሌሎች በርካታ ተልዕኮዎች ውስጥ ተሳትፏል። እ.ኤ.አ. በ 1972 ከነቃ አገልግሎት ተባረረ ነገር ግን በሳይሬት ማትካል ክምችት ውስጥ ቆየ። ከተለቀቀ በኋላ፣ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመማር ሄደ፣ ነገር ግን በዮም ኪፑር ጦርነት ለማገልገል በጥቅምት 1973 ተመለሰ። በሶሪያ ግዛት ውስጥ ጥልቅ የሆነ የኮማንዶ ጥቃትን ከመምራቱ በፊት በስዊዝ ካናል ላይ ልዩ ሃይል በግብፅ ሃይሎች ላይ ባደረገው ወረራ ተሳትፏል። ኔታንያሁ በ1972 መጨረሻ ላይ በማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጂ () የስነ-ህንፃ ጥናት ለመማር ወደ አሜሪካ ተመለሰ። በዮም ኪፑር ጦርነት ለመፋለም ወደ እስራኤል ለአጭር ጊዜ ከተመለሰ በኋላ ወደ አሜሪካ ተመለሰ እና ቤን ኒታይ በሚል ስያሜ በየካቲት 1975 የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በአርክቴክቸር አጠናቅቆ በሰኔ 1976 ከ አስተዳደር ትምህርት ቤት ሁለተኛ ዲግሪ አግኝቷል። በተመሳሳይ በኦፕሬሽን ኢንቴቤ ወንድሙ ሞት ትምህርቱ እስኪቋረጥ ድረስ በፖለቲካል ሳይንስ የዶክትሬት ዲግሪ እየተማረ ነበር። በ ኔታንያሁ በዮም ኪፑር ጦርነት ለመፋለም እረፍት ቢወስዱም የማስተርስ ዲግሪያቸውን (በተለምዶ አራት አመት የሚፈጅ) በሁለት አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ባለ ሁለት ሎድ አጥንተዋል። በ ውስጥ ፕሮፌሰር ግሮሰር እንዲህ በማለት አስታውሰዋል፡- “በጣም ጥሩ አደረገ። በጣም ብሩህ ነበር፣ የተደራጀ፣ ጠንካራ፣ ኃይለኛ። ምን ማድረግ እንደሚፈልግ እና እንዴት ማድረግ እንዳለበት ያውቅ ነበር። በዚያን ጊዜ ስሙን ቢንያም "ቤን" ኒታይ ብሎ ለወጠው (ኒታይ፣ የኒታይ ተራራ እና የአርቤላ ስም ለሚታወቀው አይሁዳዊ ጠቢብ ኒታይ፣ አባቱ ብዙ ጊዜ ለጽሁፎች ይጠቀምበት የነበረው የብዕር ስም ነው።) ከአመታት በኋላ ኔታንያሁ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጠው ቃለ ምልልስ አሜሪካውያን ስሙን መጥራት እንዲችሉ ለማድረግ መወሰኑን አብራርተዋል። ይህ እውነታ በፖለቲካ ተቀናቃኞቹ የእስራኤል ብሄራዊ ማንነት እና ታማኝነት እጦት በተዘዋዋሪ እንዲከሷቸው አድርገውታል። በ1976 የኔታንያሁ ታላቅ ወንድም ዮናታን ኔታንያሁ ተገደለ። ዮናታን የቢንያም የቀድሞ ክፍል አዛዥ ሳይሬት ማትካል አዛዥ ሆኖ ሲያገለግል እና ሽብርተኝነትን ለመከላከል በተካሄደው ታጋቾች የማዳን ተልዕኮ ኦፕሬሽን ኢንቴቤ በተባለበት ወቅት በአሸባሪዎች የተነጠቁ ከ100 በላይ እስራኤላውያን ታጋቾችን በማዳን ወደ ዩጋንዳ ኢንቴቤ አየር ማረፊያ ተወስዷል። . እ.ኤ.አ. በ 1976 ኔታንያሁ በክፍላቸው ጫፍ አቅራቢያ በ የተመረቀ ሲሆን በቦስተን ፣ ማሳቹሴትስ ውስጥ ለቦስተን አማካሪ ቡድን ኢኮኖሚያዊ አማካሪ ሆኖ በ 1976 እና 1978 መካከል በኩባንያው ውስጥ ይሠራ ነበር ። በቦስተን ኮንሰልቲንግ ቡድን፣ እሱ የሚት ሮምኒ ባልደረባ ነበር፣ ከእሱ ጋር ዘላቂ ወዳጅነት መሰረተ። ሮምኒ በወቅቱ ኔታንያሁ፡- “አንድ የተለየ አመለካከት ያለው ጠንካራ ስብዕና ያለው” እንደነበር ያስታውሳሉ እና “[] በአጭሩ መናገር ይቻላል… [] የጋራ ልምዶችን ማካፈል እና እይታ እና ተመሳሳይ ነው ። ኔታንያሁ “ቀላል ግንኙነታቸው” የ. ምሁራዊ ጥብቅ ቡት ካምፕ ውጤት ነው ብለዋል።እ.ኤ.አ. በ 1978 ኔታንያሁ በቦስተን የአካባቢ ቴሌቪዥን ላይ በ "ቤን ኒታይ" ስም ቀርበው ተከራክረዋል: "የግጭቱ ዋና ዋና የአረቦች የእስራኤልን መንግስት ለመቀበል አለመታደል ነው ... ለ 20 ዓመታት አረቦች ነበሩ ። ሁለቱም ዌስት ባንክ እና የጋዛ ሰርጥ እና አሁን እንዳሉት የራስን እድል በራስ መወሰን የግጭቱ አስኳል ከሆነ በቀላሉ የፍልስጤም መንግስት መመስረት ይችሉ ነበር።በ1978 ኔታንያሁ ወደ እስራኤል ተመለሰ። እ.ኤ.አ. በ 1978 እና በ 1980 መካከል የጆናታን ኔታንያሁ ፀረ-ሽብር ተቋም, መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ለሽብርተኝነት ጥናት ያደረ; ተቋሙ በአለም አቀፍ የሽብርተኝነት ውይይት ላይ ያተኮሩ በርካታ አለም አቀፍ ጉባኤዎችን አካሂዷል። ከ1980 እስከ 1982 በኢየሩሳሌም የሚገኘው የሪም ኢንዱስትሪዎች የግብይት ዳይሬክተር ነበሩ። በዚህ ወቅት ኔታንያሁ ከበርካታ የእስራኤል ፖለቲከኞች ጋር የመጀመርያ ግኑኝነትን አድርጓል፣ ሚኒስትር ሞሼ አረንስን ጨምሮ፣ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ ምክትል ዋና ሃላፊ አድርገው የሾሙት አሬንስ በዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሲሆኑ፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እስከ 1984 ድረስ እ.ኤ.አ. በ1982 የሊባኖስ ጦርነት በሳይሬት ማትካል ለስራ ተጠባባቂ ተጠርቶ ከአገልግሎት እንዲለቀቅ ጠይቋል ፣በጦርነቱ ላይ በተሰነዘረባት ከባድ አለም አቀፍ ትችት አሜሪካ ውስጥ መቆየት እና የእስራኤል ቃል አቀባይ በመሆን ማገልገልን መርጧል። . በጦርነቱ ወቅት የእስራኤልን ጉዳይ ለመገናኛ ብዙኃን አቅርቧል እና በእስራኤል ኤምባሲ ውስጥ በጣም ቀልጣፋ የህዝብ ግንኙነት ስርዓት ዘርግቷል ። እ.ኤ.አ. በ 1984 እና 1988 መካከል ኔታንያሁ በተባበሩት መንግስታት የእስራኤል አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል ። ኔታንያሁ በ 1980 ዎቹ ውስጥ ግንኙነት የፈጠሩት በራቢ ሜናችም ኤም. ሽኔርሰን ተጽዕኖ ነበራቸው። ሽኔርሰንን “በዘመናችን በጣም ተደማጭነት ያለው ሰው” ሲል ጠርቶታል። እ.ኤ.አ. በ 1980 ዎቹ ውስጥ ፣ በዩኤን የእስራኤል አምባሳደር ሆነው ሲያገለግሉ ኔታንያሁ የወደፊቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አባት ከሆነው ፍሬድ ትራምፕ ጋር ጓደኛ ሆኑ ። የተቃዋሚዎች መሪ : አውሮፓዊ ከ1988ቱ የእስራኤል ህግ አውጪ ምርጫ በፊት ኔታንያሁ ወደ እስራኤል ተመልሶ ሊኩድ ፓርቲን ተቀላቅሏል። በሊኩድ የውስጥ ምርጫ ኔታንያሁ በፓርቲዎች ዝርዝር ውስጥ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በኋላም የ12ኛው ክኔሴት አባል ሆነው ተመርጠዋል፣ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሼ አሬንስ ምክትል ሆነው ተሾሙ፣ በኋላም ዴቪድ ሌቪ። ኔታንያሁ እና ሌቪ አልተባበሩም እናም በሁለቱ መካከል ያለው ፉክክር ከጊዜ በኋላ ተባብሷል። እ.ኤ.አ. በ1991 መጀመሪያ ላይ በባህረ ሰላጤው ጦርነት ወቅት እንግሊዛዊ አቀላጥፎ የነበረው ኔታንያሁ በ እና በሌሎች የዜና ማሰራጫዎች ላይ በሚዲያ ቃለ ምልልስ ላይ የእስራኤል ዋና ቃል አቀባይ ሆኖ ብቅ አለ። እ.ኤ.አ. በ 1991 የማድሪድ ኮንፈረንስ ኔታንያሁ በጠቅላይ ሚኒስትር ይዝሃክ ሻሚር የሚመራ የእስራኤል ልዑካን ቡድን አባል ነበሩ። ከማድሪድ ኮንፈረንስ በኋላ ኔታንያሁ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ምክትል ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። እ.ኤ.አ. (ሳሮን መጀመሪያ ላይ የሊኩድ ፓርቲ አመራርን ፈልጎ ነበር፣ ነገር ግን አነስተኛ ድጋፍ እንደሚስብ ሲታወቅ በፍጥነት ራሱን አገለለ)። ሻሚር በ1992 ምርጫ ሊኩድ ከተሸነፈ በኋላ ከፖለቲካው ጡረታ ወጥቷል። የይስሃቅ ራቢን መገደል ተከትሎ የሱ ጊዜያዊ ተተኪ ሺሞን ፔሬዝ መንግስት የሰላም ሂደቱን እንዲያራምድ ሥልጣን ለመስጠት ቀድሞ ምርጫ እንዲደረግ ወሰነ። ኔታንያሁ እ.ኤ.አ. ኔታንያሁ ዘመቻውን እንዲያካሂድ አሜሪካዊው ሪፐብሊካን ፖለቲከኛ አርተር ፊንከልስቴይን ቀጥሮ ነበር፣ ምንም እንኳን የአሜሪካው የድምጽ ንክሻ እና የሰላ ጥቃት ጠንከር ያለ ትችት ቢያመጣም ውጤታማ ሆኖ ተገኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1996 ምርጫ ኔታንያሁ ሲያሸንፉ ፣በቦታው ታሪክ ውስጥ ትንሹ እና በእስራኤል ግዛት የተወለዱ የመጀመሪያው የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር (ይትዛክ ራቢን የተወለደው በኢየሩሳሌም ፣ በብሪቲሽ ፍልስጤም ማኔጅመንት ስር ነበር ፣ 1948 የእስራኤል መንግሥት ምስረታ)። ኔታንያሁ በቅድመ ምርጫ ተወዳጁ ሺሞን ፔሬዝ ማሸነፋቸው ብዙዎችን አስገርሟል። የኋለኛው ውድቀት ውስጥ ዋና ቀስቃሽ ከምርጫው ጥቂት ቀደም ብሎ የአጥፍቶ ጠፊዎች ማዕበል ነበር; እ.ኤ.አ. በማርች 3 እና 4 ቀን 1996 ፍልስጤማውያን ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶችን ፈጽመዋል፣ 32 እስራኤላውያንን ገድለዋል፣ ፔሬስ ጥቃቱን ማስቆም ያልቻለ ይመስላል። በዘመቻው ወቅት ኔታንያሁ የሰላም ሂደቱ መሻሻል የፍልስጤም ብሄራዊ ባለስልጣን ግዴታውን በመወጣት ላይ የተመሰረተ እንደሚሆን አፅንዖት ሰጥተዋል-በተለይ ሽብርተኝነትን በመዋጋት - እና የሊኩድ ዘመቻ መፈክር "ናታኒያሁ - አስተማማኝ ሰላም መፍጠር" ነበር. ሆኖም ኔታንያሁ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት በተካሄደው ምርጫ ቢያሸንፉም የፔሬስ የእስራኤል ሌበር ፓርቲ በኬኔሴት ምርጫ ብዙ መቀመጫዎችን አግኝቷል። ኔታንያሁ መንግስት ለመመስረት ከኦርቶዶክስ-ኦርቶዶክስ ፓርቲዎች፣ ሻስ እና ዩቲጄ ጋር ጥምረት ላይ መተማመን ነበረበት። ጠቅላይ ሚኒስትር : አውሮፓዊ የመጀመሪያ ጊዜ ብዙ የአጥፍቶ ጠፊ ቦምቦች የሊኩድ የጸጥታ ቦታን አጠናከረ። ለአብዛኞቹ የቦምብ ጥቃቶች ሃማስ ሃላፊነቱን ወስዷል። እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ስለ ብዙ የኦስሎ ስምምነት ማእከላዊ ግቢ ብዙ ጥያቄዎችን አንስቷል። ከዋና ዋና ነጥቦቹ አንዱ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ እንደ እየሩሳሌም ሁኔታ እና የፍልስጤም ብሄራዊ ማሻሻያ በመሳሰሉት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ከማግኘቱ በፊት ለፍልስጤማውያን መስማማት አለበት የሚለው የኦስሎ መነሻ ሃሳብ ጋር አለመስማማት ነው። ቻርተር የኦስሎ ደጋፊዎች የባለብዙ መድረክ አካሄድ በፍልስጤማውያን መካከል በጎ ፈቃድ እንደሚፈጥር እና እነዚህ አበይት ጉዳዮች በኋለኞቹ ደረጃዎች ሲነሱ እርቅን እንዲፈልጉ ያነሳሳቸዋል ብለው ነበር። ኔታንያሁ እንደተናገሩት እነዚህ ቅናሾች በምላሹ ምንም ዓይነት ተጨባጭ ምልክቶችን ሳያገኙ ለአክራሪ አካላት ማበረታቻ ሰጥተዋል። ለእስራኤላውያን ቅናሾች በምላሹ የፍልስጤም በጎ ፈቃድ ተጨባጭ ምልክቶች እንዲታዩ ጠይቋል። ከኦስሎ ስምምነት ጋር ልዩነት ቢኖራቸውም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ አፈጻጸማቸውን ቢቀጥሉም፣ ጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ግን የሰላም ሂደቱ መቀዛቀዝ ታይቷል። እ.ኤ.አ. በ 1996 ኔታንያሁ እና የኢየሩሳሌም ከንቲባ ኢሁድ ኦልመርት ከጠቅላይ ሚኒስትር ሺሞን ፔሬዝ በፊት ለሰላም ሲባል እንዲቆይ ትእዛዝ ሰጥተውት የነበረውን የዌስተርን ግድግዳ ዋሻ በአረብ ሰፈር ውስጥ ለመክፈት ወሰኑ። ይህ በፍልስጤማውያን የሶስት ቀናት ብጥብጥ የቀሰቀሰ ሲሆን በዚህም ምክንያት በደርዘን የሚቆጠሩ እስራኤላውያን እና ፍልስጤማውያን ተገድለዋል። ኔታንያሁ የፍልስጤም ፕሬዝዳንት አራፋትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኙት በሴፕቴምበር 4 ቀን 1996 ነው። ከስብሰባው በፊት ሁለቱ መሪዎች በስልክ ተነጋገሩ። ስብሰባዎቹ እስከ መኸር 1996 ድረስ ይቀጥላሉ ። ኔታንያሁ በመጀመሪያ ስብሰባቸው ላይ እንዲህ ብለዋል: - “የሁለቱም ወገኖች ፍላጎቶች እና ፍላጎቶች በአጸፋዊነት እና በፀጥታ እና በጥሩ ሁኔታ ላይ በመመስረት የሁለቱም ወገኖች ፍላጎቶች ግምት ውስጥ ማስገባት እንዳለብን አፅንዖት መስጠት እፈልጋለሁ ። - የሁለቱም እስራኤላውያን እና ፍልስጤማውያን መሆን. አራፋት “ከሚስተር ኔታንያሁ እና ከመንግስታቸው ጋር ለመስራት ቆርጠን ተነስተናል።” ንግግሮቹ የተጠናቀቁት እ.ኤ.አ. ጥር 14 ቀን 1997 የኬብሮን ፕሮቶኮል ሲፈረም ነበር። የፍልስጤም አስተዳደር ጋር የሄብሮን ፕሮቶኮል መፈራረሙ የእስራኤል ጦር በኬብሮን እንደገና እንዲሰማራ እና የሲቪል ባለስልጣን አብዛኛው አካባቢ የፍልስጤም አስተዳደር እንዲቆጣጠር አድርጓል።ውሎ አድሮ የሰላሙ ሂደት መሻሻል አለማድረግ በ1998 የዋይ ወንዝ ማስታወሻን ያዘጋጀው አዲስ ድርድር በእስራኤል መንግስት እና በፍልስጤም አስተዳደር የ 1995 ቀደሞ ጊዜያዊ ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚወሰዱ እርምጃዎችን ዘርዝሯል። እና የ ሊቀመንበር ያሲር አራፋት፣ እና በኖቬምበር 17 1998፣ የእስራኤል 120 አባል ፓርላማ፣ ፣ የዋይ ወንዝ ማስታወሻን በ75–19 ድምጽ አጽድቋል። እ.ኤ.አ. በ1967 በካርቱም በተካሄደው ኮንፈረንስ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “ከጎላን ኮረብቶች መውጣት የለም፣ የኢየሩሳሌምን ጉዳይ አለመነጋገር፣ በማናቸውም ቅድመ ሁኔታዎች ድርድር የለም” የሚለውን ፖሊሲ “ሶስት የለም(ዎች)” የሚል ፖሊሲ ላይ አፅንዖት ሰጥተዋል። እ.ኤ.አ. በ1997 ኔታኒያሁ ሁለቱ ሀገራት የሰላም ስምምነት ከተፈራረሙ ከ3 ዓመታት በኋላ በዮርዳኖስ የሃማስ መሪ ካሊድ ማሻልን ለመግደል የሞሳድ ዘመቻ ፈቀደ። የሞሳድ ቡድን እንደ አምስት የካናዳ ቱሪስቶች በሴፕቴምበር 27 ቀን 1997 ወደ ዮርዳኖስ ገብቶ በአማን ጎዳና ላይ የማሻልን ጆሮ መርዝ ገባ። ሴራው የተጋለጠ ሲሆን ሁለት ወኪሎች በዮርዳኖስ ፖሊስ ተይዘው ሲታሰሩ ሌሎች ሶስት ሰዎች ደግሞ በእስራኤል ኤምባሲ ውስጥ ተደብቀው በወታደሮች ተከቧል። የተበሳጨው ንጉስ ሁሴን እስራኤል መድሃኒቱን እንድትሰጥ ጠየቀ እና የሰላም ስምምነቱን እንደሚያፈርስ ዝቷል። ኔታንያሁ የዩኤስ ፕሬዝዳንት ቢል ክሊንተን ግፊት ካደረጉ በኋላ ጥያቄውን ተቀብለው ሼክ አህመድ ያሲንን ጨምሮ 61 የዮርዳኖስና የፍልስጤም እስረኞች እንዲፈቱ ትእዛዝ ሰጥተዋል። ክስተቱ ገና የእስራኤል እና የዮርዳኖስ ግንኙነት እያሽቆለቆለ ሄደ። በስልጣን ዘመናቸው ኔታንያሁ ወደ ነፃ ገበያ ኢኮኖሚ የሚያመሩ እርምጃዎችን በመውሰድ የኢኮኖሚ ነፃነት ሂደትን ጀምሯል። በእሱ ክትትል፣ መንግስት በባንክ እና በመንግስት ዋና ዋና ኩባንያዎች ውስጥ ያለውን ድርሻ መሸጥ ጀመረ። በተጨማሪም ኔታንያሁ የእስራኤል ጥብቅ የውጭ ምንዛሪ ቁጥጥርን በእጅጉ በማቃለሉ እስራኤላውያን ያልተገደበ ገንዘብ ከሀገራቸው እንዲወጡ፣ የውጭ ባንክ አካውንቶችን እንዲከፍቱ፣ የውጭ ምንዛሪ እንዲይዙ እና በሌሎች ሀገራት በነፃነት ኢንቨስት እንዲያደርጉ አስችሏቸዋል።በስልጣን ዘመናቸው ሁሉ ኔታንያሁ በእስራኤል የፖለቲካ ግራ ክንፍ ሲቃወሙ እና በኬብሮን እና በሌሎች ቦታዎች ለፍልስጤማውያን ባደረጉት ስምምነት እና በአጠቃላይ ከአራፋት ጋር ባደረጉት ድርድር ከቀኝ በኩል ድጋፍ አጥተዋል። ኔታንያሁ በትዳራቸው እና በሙስና ክስ ከተመሰረተባቸው ረጅም ተከታታይ ቅሌቶች በኋላ በእስራኤል ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት አጥተዋል። እ.ኤ.አ. በ1997 ፖሊስ ኔታንያሁ በሙስና ወንጀል ክስ እንዲመሰረት ሐሳብ አቀረበ። ክሱን የሚቀንስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመሾም ተከሷል ነገር ግን አቃቤ ህግ ለፍርድ ለመቅረብ በቂ ማስረጃ የለም በማለት ብይን ሰጥቷል። እ.ኤ.አ. በ 1999 ኔታንያሁ የእስራኤል ፖሊስ ከመንግስት ተቋራጭ ነፃ አገልግሎት በ100,000 ዶላር በሙስና ክስ እንዲመሰረትበት ሲያበረታታ ሌላ ቅሌት ገጠመው። የእስራኤል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በማስረጃ የተቸገሩትን በመጥቀስ ክስ አልመሰረተም። የምርጫ ሽንፈት እ.ኤ.አ. በ1999 በተካሄደው የጠቅላይ ሚኒስትርነት ምርጫ በናዖድ ባራቅ ከተሸነፈ በኋላ ኔታንያሁ ለጊዜው ከፖለቲካው ጡረታ ወጥቷል። በመቀጠልም ከእስራኤል የመገናኛ መሳሪያዎች አምራች ጋር ለሁለት አመታት በከፍተኛ አማካሪነት አገልግሏል። እ.ኤ.አ. በ2000 መገባደጃ ላይ የባርቅ መንግስት ወድቆ ኔታንያሁ ወደ ፖለቲካው የመመለስ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። በህጉ መሰረት የባራክ ስልጣን መልቀቅ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ ብቻ ምርጫ እንዲደረግ ታስቦ ነበር። ኔታንያሁ አጠቃላይ ምርጫ መካሄድ አለበት ሲሉ አጥብቀው የጠየቁ ሲሆን ይህ ካልሆነ ግን የተረጋጋ መንግስት ሊኖር አይችልም ብለዋል። ኔታንያሁ ውሎ አድሮ ለጠቅላይ ሚንስትርነት ቦታ ላለመወዳደር ወሰኑ፣ ይህ እርምጃ በወቅቱ ከኔታንያሁ ያነሰ ተወዳጅነት የጎደለው ይባል የነበረው ኤሪኤል ሻሮን ወደ ስልጣን እንዲወጣ አመቻችቷል። እ.ኤ.አ. በ 2002 የእስራኤል ሌበር ፓርቲ ከጥምረቱ ወጥቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ከለቀቁ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤሪያል ሻሮን ኔታንያሁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ። ኔታንያሁ ሳሮንን ለሊኩድ ፓርቲ መሪነት ቢሞግቱትም ከስልጣን ሊያነሱት አልቻሉም። በሴፕቴምበር 9 ቀን 2002 ኔታንያሁ በሞንትሪያል ፣ ኩቤክ ፣ ካናዳ በሚገኘው ኮንኮርዲያ ዩኒቨርሲቲ ሊያደርጉት የታቀደው ንግግር በመቶዎች የሚቆጠሩ የፍልስጤም ደጋፊ ተቃዋሚዎች ደህንነታቸውን ካጨናነቁ እና በመስታወት መስኮት ከተሰባበሩ በኋላ ተሰርዟል። ኔታንያሁ በሞንትሪያል ሪትዝ ካርልተን ሆቴል ቆይታው ውስጥ በመቆየታቸው በተቃውሞው ላይ አልነበሩም። በኋላ አክቲቪስቶቹን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ እና “ያበደ ቅንዓት” ሲል ከሰዋል። ከሳምንታት በኋላ እ.ኤ.አ ኦክቶበር 1 2002 ወደ 200 የሚጠጉ ተቃዋሚዎች ከኔታንያሁ ጋር በፒትስበርግ ከሄይንዝ አዳራሽ መገኘት ውጭ ተገናኙ። ምንም እንኳን የፒትስበርግ ፖሊስ፣ የእስራኤል ደህንነት እና የፒትስበርግ ክፍል ንግግሮቹ መሃል ከተማውን በአዳራሹ እና በዱኪሴን ክለብ እንዲሁም በከተማ ዳርቻ ሮበርት ሞሪስ ዩኒቨርሲቲ እንዲቀጥሉ ፈቅደዋል። በሴፕቴምበር 12 ቀን 2002 ኔታንያሁ በኢራቅ ግዛት የተፈጠረውን የኒውክሌር ስጋት አስመልክቶ በዩኤስ የተወካዮች ምክር ቤት የቁጥጥር እና የመንግስት ማሻሻያ ኮሚቴ ፊት (እንደ የግል ዜጋ በመሐላ) መስክሯል፡- “ሳዳም እየፈለገ ያለው እና እየሠራ ያለው ምንም አይነት ጥያቄ የለም። እና ወደ ኑክሌር ጦር መሳሪያ ልማት እየገሰገሰ ነው - ምንም ጥያቄ የለውም "ብለዋል. "እና አንዴ ካገኘ በኋላ, ታሪክ ወዲያውኑ እንደሚቀያየር ምንም ጥርጥር የለውም." በምስክርነቱ፣ ኔታንያሁም “የሳዳምን አገዛዝ ሳዳምን ከወሰድክ፣ በአካባቢው ላይ ትልቅ አዎንታዊ አስተያየት እንደሚኖረው አረጋግጥልሃለሁ” ብሏል። የገንዘብ ሚኒስትር : አውሮፓውያን እ.ኤ.አ. ከ2003 የእስራኤል ህግ አውጪ ምርጫ በኋላ ፣ ብዙ ታዛቢዎች እንደ አስገራሚ እርምጃ የቆጠሩት ፣ ሳሮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ለሲልቫን ሻሎም አቅርቦ ለናታንያሁ የፋይናንስ ሚኒስቴር አቀረበች። አንዳንድ ተመራማሪዎች ሻሮን ይህን እርምጃ የወሰደው ኔታንያሁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ባሳዩት ብቃት በፖለቲካዊ ስጋት በመቁጠራቸው እና በኢኮኖሚ እርግጠኛ ባልሆነበት ወቅት በፋይናንስ ሚኒስቴር ውስጥ በማስቀመጥ የኔታንያሁ ተወዳጅነት ሊቀንስ ይችላል ብለው ይገምታሉ። ኔታንያሁ አዲሱን ሹመት ተቀብለዋል። ሻሮን እና ኔታንያሁ ከስምምነት ላይ ደርሰዋል ኔታንያሁ እንደ የገንዘብ ሚንስትርነት ሙሉ ነፃነት እንደሚኖራቸው እና ሻሮን ማሻሻያዎቻቸውን ሁሉ እንዲመልሱላቸው ኔታንያሁ በሳሮን የእስራኤል ወታደራዊ እና የውጭ ጉዳይ ጉዳዮች ላይ የሳሮን አስተዳደር ዝም በማለታቸው ነው። ኔታንያሁ የገንዘብ ሚኒስትር እንደመሆናቸው መጠን በሁለተኛው ኢንቲፋዳ ወቅት የእስራኤልን ኢኮኖሚ ከዝቅተኛ ደረጃው ለመመለስ የሚያስችል የኢኮኖሚ እቅድ አውጥተዋል። ኔታንያሁ የኢኮኖሚ እድገትን ለማደናቀፍ የተዳከመ የህዝብ ሴክተር እና ከልክ ያለፈ መመሪያዎች ናቸው ብለዋል ። ምንም እንኳን ተቺዎቹ ባይኖሩም የእሱ እቅድ ወደ ነፃ ወደሆኑ ገበያዎች መሄድን ያካትታል። ሰዎች ለሥራ ወይም ለሥልጠና እንዲያመለክቱ፣ የመንግሥት ሴክተርን መጠን እንዲቀንስ፣ የመንግሥት ወጪን ለሦስት ዓመታት እንዲታገድና የበጀት ጉድለቱን 1 በመቶ እንዲሸፍን በማድረግ የበጎ አድራጎት ጥገኝነትን ለማቆም የሚያስችል ፕሮግራም ዘረጋ። የግብር አከፋፈል ስርዓቱ ተስተካክሎ ታክስ እንዲቀንስ የተደረገ ሲሆን ከፍተኛ የግለሰብ ታክስ መጠን ከ64% ወደ 44% እና የድርጅት ታክስ ምጣኔ ከ36 በመቶ ወደ 18 በመቶ ዝቅ ብሏል። ብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ የመንግስት ሀብት ወደ ግል ተዛውሯል ከነዚህም መካከል ባንኮች፣ ዘይት ማጣሪያዎች፣ ኤል አል ብሔራዊ አየር መንገድ እና ዚም የተቀናጀ የመርከብ አገልግሎት። ለወንዶችም ለሴቶችም የጡረታ ዕድሜ ጨምሯል, እና የገንዘብ ልውውጥ ህጎች የበለጠ ነፃ ሆነዋል. ንግድ ባንኮች የረዥም ጊዜ ቁጠባቸውን ለመተው ተገደዱ። በተጨማሪም ኔታንያሁ ፉክክርን ለመጨመር ሞኖፖሊዎችን እና ካርቴሎችን አጠቃ። የእስራኤል ኢኮኖሚ ማደግ ሲጀምር እና ስራ አጥነት በከፍተኛ ደረጃ እያሽቆለቆለ ሲሄድ ኔታንያሁ በስልጣን ዘመናቸው መጨረሻ 'ኢኮኖሚያዊ ተአምር' እንደሰሩ አስተያየት ሰጪዎች በሰፊው ይነገር ነበር። ነገር ግን፣ በሌበር ፓርቲ ውስጥ ያሉ ተቃዋሚዎች (እና ጥቂቶቹ በእራሱ ሊኩድ ውስጥ) የናታንያሁ ፖሊሲዎች በተከበረው የእስራኤል የማህበራዊ ሴፍቲኔት መረብ ላይ እንደ “ታቸር” ጥቃት ይመለከቱ ነበር። በስተመጨረሻ፣ የኢኮኖሚ ዕድገቱ እየጨመረ በሄደበት ወቅት ሥራ አጥነት ቀንሷል፣ የዕዳ-ከ- ጥምርታ በዓለም ዝቅተኛ ከሚባሉት ውስጥ አንዱ ዝቅ ብሏል፣ እና የውጭ ኢንቨስትመንት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። ኔታንያሁ በ2004 የጋዛን የማስወገጃ እቅድ ህዝበ ውሳኔ እስካልተደረገ ድረስ ከስልጣናቸው እንደሚለቁ ዝተዋል። በኋላ ላይ ኡልቲማተም አሻሽሎ በኪነሴት ውስጥ ለፕሮግራሙ ድምጽ ሰጥቷል, ይህም ወዲያውኑ በ 14 ቀናት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ ካልተደረገ በስተቀር ስልጣኑን እንደሚለቁ አመልክቷል. የእስራኤል ካቢኔ 17 ለ 5 ድምፅ ከመስጠቱ በፊት ከጋዛ የመውጣትን የመጀመሪያ ምዕራፍ ከማጽደቁ ጥቂት ቀደም ብሎ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 7 ቀን 2005 የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገባ። የተቃዋሚዎች መሪ : አውሮፓዊ ሻሮን ከሊኩድ መውጣቱን ተከትሎ ኔታንያሁ ለሊኩድ አመራር ከተወዳደሩት በርካታ እጩዎች አንዱ ነበር። ከዚህ በፊት ያደረገው የቅርብ ጊዜ ሙከራ በሴፕቴምበር 2005 ለሊኩድ ፓርቲ መሪነት ቀደምት ቅድመ ምርጫዎችን ለማድረግ ሲሞክር ፓርቲው የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታን ሲይዝ - በዚህም አሪኤል ሻሮንን ከስልጣን እንዲወርድ ገፋፍቶታል። ፓርቲው ይህንን ተነሳሽነት አልተቀበለውም። ኔታንያሁ መሪነቱን በታህሳስ 20 ቀን 2005 እንደገና ተረከበ፣ በ 47% የመጀመሪያ ድምጽ፣ 32% ለሲልቫን ሻሎም እና 15% ለሞሼ ፌይሊን። እ.ኤ.አ. በማርች 2006 በኬኔሴት ምርጫ ሊኩድ ከካዲማ እና ሌበር ቀጥሎ ሶስተኛ ደረጃን የያዙ ሲሆን ኔታንያሁ ደግሞ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ሆነው አገልግለዋል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 14 ቀን 2007 ኔታንያሁ የሊኩድ ሊቀመንበር እና እጩው ለጠቅላይ ሚኒስትርነት 73% ድምጽ በማግኘት የቀኝ ቀኝ እጩ ሞሼ ፌይሊን እና የአለም ሊኩድ ሊቀመንበር ዳኒ ዳኖን በመቃወም በድጋሚ ተመረጡ። እ.ኤ.አ. በ2008 የተካሄደውን የእስራኤል–ሃማስ የተኩስ አቁም ተቃወመ፣ ልክ እንደሌሎች የ ተቃዋሚዎች። በተለይም ኔታንያሁ “ይህ ዘና ለማለት ሳይሆን የእስራኤል ሃማስን ለማስታጠቅ የተደረገ ስምምነት ነው... ለዚህ ምን እያገኘን ነው?” ብለዋል። እ.ኤ.አ. በ 2008 የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ ዶክተሮች ጤናማ ሆኖ የተገኘ አንድ ትንሽ የአንጀት ፖሊፕ አስወገዱ። የቲዚፒ ሊቪኒ ካዲማን እንዲመሩ መመረጣቸውን እና ኦልመርት ከጠቅላይ ሚኒስትርነት መልቀቃቸውን ተከትሎ ኔታንያሁ ሊቪኒ ጥምረት ለመቀላቀል ፈቃደኛ አልሆነም እና በየካቲት 2009 የተካሄደውን አዲስ ምርጫ ደግፏል። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. የሕዝብ አስተያየት መስጫዎች ሊኩድ በበላይነት እንደሚመሩ አሳይተዋል፣ ነገር ግን ከእስራኤል መራጮች መካከል አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ውሳኔ ባለማግኘታቸው ነው። በምርጫው እራሱ ሊኩድ ሁለተኛውን ከፍተኛ ወንበር አሸንፏል። ለሊኩድ በአንፃራዊ ሁኔታ ደካማ ማሳያ ሊሆን የሚችለው አንዳንድ የሊኩድ ደጋፊዎች ወደ አቪግዶር ሊበርማን የእስራኤል ቤይቲኑ ፓርቲ መክደዳቸው ነው። ኔታንያሁ ግን የቀኝ ክንፍ ፓርቲዎች አብላጫ ድምፅ ማግኘታቸውን በመግለጽ አሸንፈው የካቲት 20 ቀን 2009 ኢሁድ ኦልመርትን በመተካት በጠቅላይ ሚኒስትርነት ኔታንያሁ በእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ሺሞን ፔሬዝ ተሾሙ እና ድርድር ለመመስረት ድርድር ጀመረ። ጥምር መንግስት. የቀኝ ክንፍ ፓርቲዎች አብላጫውን 65 የኪነሴት መቀመጫዎች ቢያሸንፉም፣ ኔታንያሁ ሰፋ ያለ የመሀል አዋቂ ጥምረትን መርጠው የካዲማ ተቀናቃኞቻቸው ሆነው በቲዚፒ ሊቪኒ ሊቀመንበርነት ወደ መንግስታቸው ዞረዋል። በዚህ ጊዜ የሊቪኒ ተራ ነበር ለመቀላቀል ፈቃደኛ አለመሆን፣የሰላም ሂደቱን እንዴት ማስቀጠል እንደሚቻል ላይ ያለው የሃሳብ ልዩነት ማደናቀፉ ነው። ኔታንያሁ ትንንሾቹን ተቀናቃኝ በኤሁድ ባራክ የሚመራውን የሌበር ፓርቲ መንግስቱን እንዲቀላቀል በማማለል የተወሰነ መጠን ያለው የመሃል ቃና ሰጠው። ኔታንያሁ ካቢኔያቸውን ለኪነሴት አቅርበው መጋቢት 31 ቀን 2009 ዓ.ም. 32ኛው መንግስት በእለቱ በ69 ህግ አውጭዎች በአብላጫ ድምፅ 45 (በአምስት ድምፅ ተአቅቦ) ጸድቆ አባላቱ ቃለ መሃላ ፈፅመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር : አውሮፓዊ ሁለተኛ ቃል እ.ኤ.አ. በ 2009 የዩኤስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን የፍልስጤም መንግስት መመስረትን እንደሚደግፉ ገልጸዋል - ይህ መፍትሄ በጠቅላይ ሚኒስትር በተመረጡት ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከዚህ ቀደም የዩናይትድ ስቴትስ ትብብር ለማድረግ ቃል ገብተዋል። የፕሬዚዳንት ኦባማ አስተዳደር ልዩ መልዕክተኛ ጆርጅ ሚቸል ሲደርሱ ኔታንያሁ ከፍልስጤማውያን ጋር የሚደረጉ ማናቸውም ተጨማሪ ድርድር ፍልስጤማውያን እስራኤልን እንደ አይሁዳዊት ሃገር እውቅና እንዲሰጡ ቅድመ ሁኔታ ነው ብለዋል። ሰኔ 4 ቀን 2009 ኦባማ ለሙስሊሙ ዓለም ንግግር ባደረጉበት የፕሬዚዳንት ኦባማ የካይሮ ንግግር ኦባማ ከሌሎች ነገሮች መካከል፣ “ዩናይትድ ስቴትስ ቀጣይ የእስራኤል ሰፈራ ህጋዊነትን አትቀበልም” ብለዋል። የኦባማን የካይሮ ንግግር ተከትሎ ኔታንያሁ ወዲያውኑ ልዩ የመንግስት ስብሰባ ጠራ። እ.ኤ.አ ሰኔ 14፣ የኦባማ የካይሮ ንግግር ከአስር ቀናት በኋላ፣ ኔታንያሁ በባር-ኢላን ዩኒቨርሲቲ ንግግር ያደረጉት “ከወታደራዊ ነፃ የሆነ የፍልስጤም መንግስት”ን የደገፈ ቢሆንም እየሩሳሌም የተዋሃደች የእስራኤል ዋና ከተማ ሆና መቀጠል አለባት። ኔታንያሁ እየሩሳሌም የእስራኤል የተባበሩት መንግስታት ዋና ከተማ ሆና ከቀጠለች ፍልስጤማውያን ጦር እንደሌላቸው እና ፍልስጤማውያን የመመለስ ጥያቄያቸውን እንደሚተዉ የፍልስጤምን መንግስት እንደሚቀበሉ አስታውቀዋል። በተጨማሪም በዌስት ባንክ ውስጥ ባሉ የአይሁድ ሰፈሮች ውስጥ "የተፈጥሮ እድገት" የማግኘት መብት እንዳላቸው ተከራክረዋል ቋሚ ደረጃቸው ለተጨማሪ ድርድር ነው. የፍልስጤም ከፍተኛ ባለስልጣን ሴሬብ ኤሬክት ንግግሩ "የቋሚነት ድርድርን በር ዘግቷል" ያሉት ኔታንያሁ በእየሩሳሌም ፣ ስደተኞች እና ሰፈራዎች ላይ ባወጡት መግለጫ ምክንያት ነው። የስልጣን ዘመናቸውን ከጀመሩ ከሶስት ወራት በኋላ ኔታንያሁ የካቢኔያቸው በርካታ ጉልህ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ለምሳሌ የሚሰራ የብሄራዊ አንድነት መንግስት መመስረት እና “የሁለት መንግስታት መፍትሄ” ላይ ሰፊ መግባባት ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2009 በሃሬትዝ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው አብዛኞቹ እስራኤላውያን የኔታኒያሁ መንግስትን ይደግፋሉ፣ ይህም የግል ይሁንታ 49 በመቶ ያህል ሰጠው። ኔታንያሁ የመንቀሳቀስ ነፃነትን እና ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ፍሰት እንዲኖር ለማድረግ በዌስት ባንክ ውስጥ የፍተሻ ኬላዎችን አንስቷል; በዌስት ባንክ ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ያስከተለ እርምጃ. እ.ኤ.አ. በ 2009 ኔታንያሁ የአረብ ሰላም ተነሳሽነትን (“የሳውዲ የሰላም ተነሳሽነት” በመባልም ይታወቃል) እና ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት መደበኛ ለማድረግ የባህሬን ልዑል ሳልማን ቢን ሃማድ ቢን ኢሳ አል ካሊፋ ያደረጉትን ጥሪ አወድሰዋል። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 2009 የፍልስጤም አስተዳደር ሊቀ መንበር ማህሙድ አባስ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ጋር ለመገናኘት ፈቃደኛ መሆናቸውን አስታውቀዋል። ድርድር ኔታንያሁ በእነዚህ ግንዛቤዎች ላይ ወሳኝ ጊዜ ላይ እንደሚገኝ ተዘግቧል፣ እነዚህም ቀደም ሲል በዌስት ባንክ የተፈቀደውን ግንባታ በመቀጠል ሁሉንም ሰፈሮች ለማቀዝቀዝ እና በምስራቅ እየሩሳሌም ግንባታን ለመቀጠል በፍቃድ ላይ ስምምነትን እንደሚያካትቱ ተዘግቧል። በተመሳሳይ ጊዜ እዚያ የአረብ ነዋሪዎችን ቤቶች መፍረስ ማቆም. በሴፕቴምበር 4 ቀን 2009 ኔታንያሁ ተጨማሪ የሰፈራ ግንባታዎችን ለማጽደቅ ሰፋሪዎች ለሚያቀርቡት የፖለቲካ ጥያቄ መስማማት እንዳለበት ተዘግቧል። የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ሮበርት ጊብስ በተወሰደው እርምጃ “ተጸጸተ” ብለዋል፤ ሆኖም አንድ የዩኤስ ባለስልጣን እርምጃው “ባቡሩን አያደናቅፍም” ብለዋል። ሴፕቴምበር 7 ቀን 2009 ኔታንያሁ ወዴት እንደሚያመሩ ሳይዘግቡ ከቢሮአቸው ወጡ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወታደራዊ ጸሃፊ ሜጀር ጄኔራል ሜየር ካሊፊ ኔታንያሁ በእስራኤል የሚገኘውን የጸጥታ ተቋም ጎብኝተዋል ሲሉ ዘግበዋል። የተለያዩ የዜና ወኪሎች የት እንዳሉ የተለያዩ ታሪኮችን ዘግበዋል። እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 9 ቀን 2009 ዬዲዮት አህሮኖት እንደዘገበው የእስራኤሉ መሪ የኤስ-300 ፀረ-አውሮፕላን ሚሳኤል ስርዓቶችን ለኢራን እንዳይሸጥ የሩሲያ ባለስልጣናትን ለማሳመን ወደ ሞስኮ ሚስጥራዊ በረራ አድርጓል። ርዕሰ ዜናዎች ኔታንያሁ “ውሸታም” በማለት ጉዳዩን “ፊያስኮ” ብለውታል። በኋላም በጉዳዩ ምክንያት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወታደራዊ ጸሃፊ ከስራ ሊሰናበቱ እንደሚችሉ ተነግሯል። ሰንበት ታይምስ እንደዘገበው ጉዞው የተደረገው የኢራንን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መርሃ ግብር እስራኤል ናቸው ብላ የምታምንባቸውን የሩሲያ ሳይንቲስቶች ስም ለመጋራት ነው። እ.ኤ.አ ሴፕቴምበር 24 ቀን 2009 በኒውዮርክ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ባደረጉት ንግግር ኢራን ለአለም ሰላም ስጋት መሆኗን እና እስላማዊ ሪፐብሊክ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እንዳታገኝ መከላከል የአለም አካል አለበት ብለዋል። ለአውሽዊትዝ የወጣውን ንድፍ በማውለብለብ እና በናዚዎች የተገደሉትን የገዛ ቤተሰቦቻቸውን መታሰቢያ በመጥራት ኔታንያሁ የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አህመዲነጃድ ስለ እልቂት እልቂት ጥያቄ ሲያቀርቡ "አታፍሩም?" በኖቬምበር 25 ቀን 2009 ኔታንያሁ ከፊል 10 ወር የሚፈጀውን የሰፈራ ግንባታ የማቆም እቅድ አውጀዋል ። የታወጀው ከፊል ቅዝቃዜ በእውነተኛ የሰፈራ ግንባታ ላይ ምንም አይነት ለውጥ አላመጣም ሲል በዋናው የእስራኤል ዕለታዊ ዕለታዊ ሃሬትዝ ትንታኔ። የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ጆርጅ ሚቼል እንዳሉት "ዩናይትድ ስቴትስ የእስራኤልን የእጅ ምልክት ውስንነት በተመለከተ የአረቦችን ስጋት ብታጋራም የእስራኤል መንግስት እስካሁን ካደረገው በላይ ነው" ብለዋል። ኔታንያሁ በሰጡት መግለጫ እርምጃውን “የሰላሙን ሂደት የሚያበረታታ አሳማሚ እርምጃ ነው” በማለት ፍልስጤማውያን ምላሽ እንዲሰጡ አሳስበዋል። ፍልስጤማውያን በቅርቡ በዌስት ባንክ በሺዎች የሚቆጠሩ የሰፈራ ህንጻዎች መገንባታቸውን እና በምስራቅ እየሩሳሌም ምንም አይነት የሰፈራ እንቅስቃሴ እንደማይኖር በመግለጽ ምልክቱ “ቀላል አይደለም” በማለት ጥሪውን ውድቅ አድርገዋል። እ.ኤ.አ. በመጋቢት 2010 የእስራኤል መንግስት በሰሜን ምስራቅ እየሩሳሌም ራማት ሽሎሞ ተብሎ በሚጠራው ትልቅ የአይሁዶች የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ላይ ተጨማሪ 1,600 አፓርትመንቶች እንዲገነቡ አፅድቋል። የእስራኤል መንግስት ይህን ያስታወቀው የዩኤስ ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የአሜሪካ መንግስት በጎበኙበት ወቅት ነው እቅዱን በጠንካራ ቃል አውግዘዋል። ኔታንያሁ በመቀጠል ሁሉም የቀድሞ የእስራኤል መንግስታት በአካባቢው እንዲገነቡ እንደፈቀዱ እና እንደ ራማት ሽሎሞ እና ጊሎ ያሉ አንዳንድ ሰፈሮች እስከ ዛሬ ድረስ በሁለቱም ወገኖች በቀረበው የመጨረሻ የስምምነት እቅድ ውስጥ ሁልጊዜ እንደ እስራኤል አካል ይካተታሉ ሲል መግለጫ አውጥቷል። . ኔታንያሁ ይህ ማስታወቂያ በወጣበት ወቅት ተጸጽቷል ነገር ግን "በኢየሩሳሌም ላይ ያለን ፖሊሲ ለ42 አመታት የእስራኤል መንግስታት ሲከተሉት የነበረው ፖሊሲ ተመሳሳይ ነው እና ምንም ለውጥ አላመጣም" ብለዋል። በሴፕቴምበር 2010 ኔታንያሁ በኦባማ አስተዳደር ሸምጋይነት ከፍልስጤማውያን ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ከረጅም ጊዜ በኋላ ቀጥታ ውይይት ለማድረግ ተስማሙ። የእነዚህ ቀጥተኛ ንግግሮች የመጨረሻ አላማ ለአይሁዶች እና ለፍልስጤም ህዝቦች የሁለት ሀገር መፍትሄ በማቋቋም ለእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ይፋዊ የሆነ "የመጨረሻ ደረጃ እልባት" ማዕቀፍ መፍጠር ነው። በሴፕቴምበር 27፣ የ10-ወር ሰፈራው መረጋጋት አብቅቷል፣ እና የእስራኤል መንግስት ምስራቅ እየሩሳሌምን ጨምሮ በምእራብ ባንክ አዲስ ግንባታን አፀደቀ። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2011 ከቢሮ በጡረታ ሲወጡ የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር ሮበርት ጌትስ ኔታንያሁ ለዩናይትድ ስቴትስ ምስጋና ቢስ እንደሆኑ እና እስራኤልን አደጋ ላይ ይጥላሉ ብለዋል። ምላሽ የሰጡት የሊኩድ ፓርቲ ናታንያሁ አብዛኛው እስራኤላውያን ጠቅላይ ሚኒስትሩን እንደሚደግፉ እና በዩናይትድ ስቴትስ ሰፊ ድጋፍ እንዳላቸው በመግለጽ ተሟግቷል። እ.ኤ.አ. በ1987 ሚስጥራዊ የአሜሪካ ሰነዶችን ለእስራኤል በማውጣቱ የእድሜ ልክ እስራት የሚቀጣው አሜሪካዊው ጆናታን ፖላርድ እንዲፈታ ኔታንያሁ ሳይሳካለት ቀርቷል። በ1998 በዋይ ወንዝ ስብሰባ ላይ ጉዳዩን አንስተው የዩኤስ ፕሬዝዳንት ቢል ክሊንተንን በግሉ አድርገው ነበር በማለት ተናግሯል። ፖላርድን ለመልቀቅ ተስማማ። በ2002 ኔታንያሁ ፖላርድን በሰሜን ካሮላይና እስር ቤት ጎበኘ። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ከፖላርድ ሚስት ጋር ግንኙነት ነበራቸው፣ እና የኦባማ አስተዳደር ፖላርድን እንዲፈታ ግፊት በማድረግ ላይ ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ2011፣ በመላው እስራኤል የማህበራዊ ፍትህ ተቃውሞዎች ተቀሰቀሱ። በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በመላው ሀገሪቱ የእስራኤልን የኑሮ ውድነት ተቃውመዋል። በምላሹ ኔታንያሁ ችግሮቹን መርምሮ የመፍትሄ ሃሳቦችን እንዲያቀርብ በፕሮፌሰር ማኑኤል ትራጅተንበርግ የሚመራውን ኮሚቴ ሾመ። ኮሚቴው በሴፕቴምበር 2011 ከፍተኛውን የኑሮ ውድነት ለመቀነስ የውሳኔ ሃሳቦችን አቅርቧል። ኔታንያሁ የቀረቡትን ማሻሻያዎች በካቢኔ በኩል በአንድ ጊዜ ለመግፋት ቃል ቢገቡም ፣በጥምረቱ ውስጥ ያሉ ልዩነቶች ማሻሻያዎቹ ቀስ በቀስ እንዲፀድቁ አድርጓል ። የናታንያሁ ካቢኔ በመላ ሀገሪቱ የፋይበር ኦፕቲክ ኬብል ኔትወርክን የመገንባት እቅድ አጽድቆ ርካሽ እና ፈጣን የፋይበር ኦፕቲክ የኢንተርኔት አገልግሎት በእያንዳንዱ ቤት እንዲደርስ አድርጓል። እ.ኤ.አ. በ 2012 ኔታንያሁ መጀመሪያ ላይ ቀደምት ምርጫዎችን ለመጥራት አቅዶ ነበር ፣ ነገር ግን እ.ኤ.አ. በ 2013 ብሔራዊ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ እስራኤልን ለማየት አወዛጋቢ የብሔራዊ አንድነት መንግስት መፈጠሩን ተቆጣጠረ ። በግንቦት 2012 ኔታንያሁ ለፍልስጤማውያን መብት ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ሰጥተዋል ። በይፋዊ ሰነድ ውስጥ የራሳቸው ግዛት አላቸው ፣ ለማህሙድ አባስ የፃፉት ደብዳቤ ፣ ምንም እንኳን ቀደም ሲል እንደገለፀው ከወታደራዊ ነፃ መሆን አለበት ። እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 25 ቀን 2012 ኔታንያሁ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቪግዶር ሊበርማን የፖለቲካ ፓርቲያቸው ሊኩድ እና እስራኤል ቤይቴኑ ተዋህደው በአንድ ድምፅ በእስራኤል ጥር 22 ቀን 2013 አጠቃላይ ምርጫ እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል። ሦስተኛው ጊዜ እ.ኤ.አ. በ 2013 በተካሄደው ምርጫ የናታንያሁ ሊኩድ ባይተይኑ ጥምረት የሊኩድ እና የእስራኤል ቤይቴኑ ፓርቲዎች ጥምር ድምፅ ከነበራቸው በ11 ጥቂት መቀመጫዎች ተመልሷል። ቢሆንም፣ በኬኔሴት ውስጥ ትልቁ አንጃ ሆኖ የቀረው፣ የእስራኤል ፕሬዚዳንት ሺሞን ፔሬዝ ኔታንያሁ የእስራኤል ሠላሳ ሦስተኛውን መንግሥት የመመሥረት ኃላፊነት ከሰሱት። አዲሱ ጥምረት ዬሽ አቲድ፣ የአይሁድ ቤት እና የሐትኑዋ ፓርቲዎችን ያካተተ ሲሆን በዬሽ አቲድ እና ​​በአይሁድ ቤት አፅንኦት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ፓርቲዎችን አግልሏል። ኔታንያሁ በሦስተኛ ጊዜ የሥልጣን ዘመን፣ የኤኮኖሚ ሊበራላይዜሽን ፖሊሲያቸውን ቀጥለዋል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2013 የእስራኤልን በጣም የተከማቸ ኢኮኖሚ የሸማቾችን ዋጋ ዝቅ ለማድረግ፣ የገቢ አለመመጣጠንን ለመቀነስ እና የኢኮኖሚ እድገትን ለመጨመር የሚያቅድ የንግድ ማጎሪያ ህግን አጽድቋል። ኔታንያሁ የማጎሪያ ኮሚቴውን እ.ኤ.አ. በ2010 ያቋቋመ ሲሆን በመንግስታቸው የተገፋው ረቂቅ ህግ ምክሮቹን ተግባራዊ አድርጓል። አዲሱ ህግ የባለብዙ ደረጃ ኮርፖሬት ይዞታ መዋቅሮችን ያገደ ሲሆን በዚህ ውስጥ የዋና ስራ አስፈፃሚ ቤተሰቦች ወይም ሌሎች ተዛማጅነት ያላቸው ግለሰቦች የህዝብ ኩባንያዎችን በመያዝ ሌሎች የመንግስት ኩባንያዎችን ይዘዋል እና በዚህም የዋጋ ንረት ላይ መሰማራት ችለዋል። በህጉ መሰረት ኮርፖሬሽኖች ከሁለት እርከኖች በላይ በይፋ የተዘረዘሩ ኩባንያዎችን እንዳይይዙ እና የገንዘብ እና የገንዘብ ያልሆኑ ድርጅቶችን እንዳይይዙ ታግደዋል. ሁሉም ኮንግሎሜቶች ትርፍ ይዞታዎችን ለመሸጥ ከአራት እስከ ስድስት ዓመታት ተሰጥቷቸዋል. ኔታንያሁ የሸማቾችን ዋጋ ዝቅ ለማድረግ እና የወጪ ንግድን ለመጨመር በእስራኤል ወደብ ባለስልጣን ሰራተኞች በሞኖፖል የተያዘ ነው ብለው የሚያዩትን ወደብ የፕራይቬታይዜሽን ዘመቻ ጀመሩ። በጁላይ 2013 በሃይፋ እና አሽዶድ ውስጥ የግል ወደቦችን ለመገንባት ጨረታ አውጥቷል ። ኔታንያሁ በኢንዱስትሪው ላይ ያለውን ጫና ለማቃለል ከመጠን ያለፈ ቢሮክራሲ እና ደንቦችን ለመግታት ቃል ገብተዋል።እ.ኤ.አ ኤፕሪል 2014 እና እንደገና በሰኔ ወር ኔታንያሁ ሃማስ እና የፍልስጤም አስተዳደር ተስማምተው የአንድነት መንግስት ሲመሰርቱ ያደረባቸውን ጥልቅ ስጋት ተናግረው እና የዩናይትድ ስቴትስ እና የአውሮፓ መንግስታት ከፍልስጤም ጥምር መንግስት ጋር ለመስራት ያደረጉትን ውሳኔ ሁለቱንም ክፉኛ ተችተዋል። . እ.ኤ.አ ሰኔ 2014 ላይ ለሶስት እስራኤላውያን ታዳጊዎች አፈና እና ግድያ ሃማስን ተጠያቂ አድርጓል፣ እና በዌስት ባንክ ከፍተኛ ፍተሻ እና ማሰር በተለይም የሃማስ አባላትን ኢላማ አድርጓል እና በሚቀጥሉት ሳምንታት በጋዛ 60 ኢላማዎች ላይ ደርሷል። በ30 ሰኔ 2014 መንግስት ለመጠርጠር በቂ ምክንያት ስላላቸው የተገደሉት የታዳጊዎቹ አስከሬን ከተገኘ በኋላ በጋዛ ታጣቂዎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የሚሳኤል እና የሮኬት ልውውጥ ተባብሷል።በርካታ የሃማስ አባላት ከተገደሉ በኋላ ወይ በፍንዳታ ወይም በእስራኤል የቦምብ ጥቃት፣ ሃማስ ከጋዛ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል እንደሚመታ በይፋ አስታውቋል፣ እና እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ ኦፕሬሽን መከላከያ ጠርዝን ጀምሯል፣ ይህም የኖቬምበር 2012 የተኩስ አቁም ስምምነትን በመደበኛነት አብቅቷል። ጠቅላይ ሚንስትሩ በአሜሪካ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞችን ሰርተው ሃማስን የዘር ማጥፋት ወንጀል አሸባሪ ሲሉ ሲኤንኤን በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል። በቀዶ ጥገናው በጋዛ ላይ የደረሰው ጉዳት ለሶስተኛ ጊዜ ኢንቲፋዳ ሊፈጥር ይችላል ወይ ተብሎ ሲጠየቅ ኔታንያሁ ሃማስ ወደዚያ ግብ እየሰራ መሆኑን መለሱ። እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2014 የኔታንያሁ መንግስት በመንግስት ኩባንያዎች ውስጥ ያለውን ሙስና እና ፖለቲካን ለመቀነስ እና የእስራኤልን የካፒታል ገበያ ለማጠናከር የሚያስችል የፕራይቬታይዜሽን እቅድ አጽድቋል። በእቅዱ መሰረት በመንግስት ባለቤትነት ስር ባሉ ኩባንያዎች ውስጥ እስከ 49% የሚደርሱ አናሳዎች, የጦር መሳሪያ አምራቾች, ኢነርጂ, ፖስታ, ውሃ እና የባቡር ኩባንያዎች እንዲሁም የሃይፋ እና አሽዶድ ወደቦች ይገኙበታል. በዚያው ወር ኔታንያሁ በሰፈራ ላይ የሚሰነዘረውን ትችት “ከአሜሪካን እሴት ጋር የሚቃረን” ሲሉ የገለፁት ይህ አስተያየት ከዋይት ሀውስ ፕሬስ ሴክሬታሪ ጆሽ ኢርነስት የሰላ ተግሣጽ እንዳስገኘላቸው የአሜሪካ እሴቶች እስራኤል የማያቋርጥ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የመከላከያ ቴክኖሎጂ እንድታገኝ እንዳደረገው ጠቁመዋል። እንደ ብረት ዶሜ. ኔታንያሁ አይሁዶች በሚኖሩበት ቦታ ላይ ገደቦችን እንደማይቀበል ገልፀው የኢየሩሳሌም አረቦች እና አይሁዶች በፈለጉት ቦታ ቤት መግዛት አለባቸው ብለዋል ። የአሜሪካው ውግዘት እንዳስገረመኝ ተናግሯል። "ይህ ከአሜሪካን እሴት ጋር የሚጋጭ ነው። ለሰላምም ጥሩ ውጤት አያመጣም። ይህን የዘር ማጥራት ለሰላም ቅድመ ሁኔታ እናደርጋለን የሚለው ሀሳብ ፀረ ሰላም ይመስለኛል።" ብዙም ሳይቆይ የአትላንቲክ ባልደረባው ጄፍሪ ጎልድበርግ በኔታንያሁ እና በዋይት ሀውስ መካከል ያለው ግንኙነት አዲስ ደረጃ ላይ መድረሱን የዘገበው የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር በእስራኤል የሰፈራ ፖሊሲ የተናደደ ሲሆን ኔታንያሁ ደግሞ የአሜሪካ አስተዳደር በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ያለውን ንቀት ገልጸዋል። እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 2 2014 ኔታንያሁ ሁለቱን ሚኒስትሮቻቸውን የፋይናንስ ሚኒስትሩ ያየር ላፒድን የመሃል ተቃዋሚውን የየሽ አቲድ ፓርቲ እና የፍትህ ሚኒስትር ቲዚፒ ሊቪኒን ሃትኑዋን ይመራሉ። ለውጦቹ መንግስት እንዲበተን ምክንያት ሆኗል፣ እ.ኤ.አ. ማርች 17 ቀን 2015 አዲስ ምርጫዎች ይጠበቃሉ። በጥር 2015 ኔታንያሁ በአሜሪካ ኮንግረስ ንግግር እንዲያደርጉ ተጋብዘው ነበር። ይህ ንግግር ኔታንያሁ ለኮንግረስ የጋራ ስብሰባ ያደረጉት ሶስተኛው ንግግር ነው። ታይም በኮንግሬስ ንግግር እንደሚያደርጉ ከማስታወቁ አንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደዘገበው የዩኤስ የህግ ባለሙያዎች እና የሞሳድ መሪ ታሚር ፓርዶ በኢራን ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ እንዳይጥሉ ለማስጠንቀቅ በማሰብ ያደረጉትን ስብሰባ ለማደናቀፍ ሞክሯል ይህ እርምጃ የኒውክሌር ድርድርን ሊያደናቅፍ ይችላል። ወደ ንግግሩ መሪነት እ.ኤ.አ. በማርች 3 2015 በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ የእስራኤል ቆንስላ ጄኔራል “ከአሜሪካ የአይሁድ ማህበረሰቦች እና የእስራኤል አጋሮች ከባድ አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃሉ። ተቃውሞዎች ከኦባማ አስተዳደር ድጋፍ እና ተሳትፎ ውጭ የንግግሩን ዝግጅት እና የእስራኤል መጋቢት 17 2015 ምርጫ ከመደረጉ በፊት የንግግሩን ጊዜ ያካትታል። ሰባት የአሜሪካ የአይሁድ ህግ አውጭዎች በአሜሪካ የእስራኤል አምባሳደር ሮን ዴርመርን አግኝተው ኔታንያሁ ከህግ አውጭዎች ጋር በግል እንዲገናኙ ምክረ ሃሳብ አቅርበዋል። ኔታንያሁ ንግግሩን ሲያደርጉ በዓለም ዙሪያ ያሉትን ሁሉንም አይሁዶች እንደሚናገሩ ተናግሯል ፣ይህ የይገባኛል ጥያቄ በሌሎች የአይሁድ ማህበረሰብ ውስጥ አከራካሪ ነው። የአይሁድ ቮይስ ፎር ፒስ ዋና ዳይሬክተር ሬቤካ ቪልኮመርሰን እንዳሉት “አሜሪካውያን አይሁዶች ኔታንያሁ ወይም ሌላ ማንኛውም የእስራኤል ፖለቲከኛ - እኛ ያልመረጥነው እና ለመወከል ያልመረጥነው - እናገራለሁ በሚለው አስተሳሰብ በጣም ተደናግጠዋል። እኛ" እ.ኤ.አ. በ2015 በእስራኤል ምርጫ የቅርብ ውድድር ነው ተብሎ በሚታሰበው የምርጫ ቀን የምርጫው ቀን ሲቃረብ ኔታንያሁ የፍልስጤም ግዛት በስልጣን ዘመናቸው አይመሰረትም ወይ ብለው ሲጠየቁ 'በእርግጥ' ሲሉ መለሱ። የፍልስጤም መንግስት መደገፍ አክራሪ እስላማዊ አሸባሪዎች በእስራኤል ላይ ጥቃት እንዲሰነዝሩበት ቦታ ከመስጠት ጋር እኩል እንደሆነ ተናግረዋል ። ይሁን እንጂ ኔታንያሁ በድጋሚ "የአንድ ሀገር መፍትሄ አልፈልግም። ሰላማዊና ዘላቂ የሁለት ሀገር መፍትሄ እፈልጋለሁ። ፖሊሲዬን አልቀየርኩም" አራተኛው ጊዜ እ.ኤ.አ. በ 2015 ምርጫ ኔታንያሁ ከፓርቲያቸው ሊኩድ ጋር በመሆን ምርጫውን 30 ስልጣን በመምራት የተመለሱ ሲሆን ይህም ለክኔሴት ከፍተኛው መቀመጫ አድርጎታል። ፕሬዝዳንት ሪቪሊን በመጀመሪያዎቹ አራት ሳምንታት ድርድሮች ውስጥ ሳይጠናቀቅ ሲቀር ጥምረት ለመፍጠር ለኔታንያሁ እስከ ሜይ 6 2015 እንዲራዘም ፈቀዱ። በግንቦት 6 ቀን እኩለ ሌሊት ላይ በሁለት ሰዓታት ውስጥ ጥምር መንግስት መሰረተ። የሱ ሊኩድ ፓርቲ ከአይሁድ ሆም፣ ዩናይትድ ቶራ አይሁዲዝም፣ ኩላኑ እና ሻስ ጋር ጥምረት መሰረተ። እ.ኤ.አ. ሜይ 28 ቀን 2015 ኔታንያሁ በሚቀጥለው አጠቃላይ ምርጫ ከዚህ ቀደም ታይቶ ለማያውቅ አምስተኛ የስልጣን ዘመን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚወዳደሩ እና የሊኩድ የ እጩዎችን የመምረጥ ሂደት እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። እ.ኤ.አ. በነሀሴ 2015 የኔታኒያሁ መንግስት የግብርና ማሻሻያ እና የምግብ ዋጋን ለመቀነስ ከውጪ የሚገቡትን ቀረጥ ለመቀነስ፣የመኖሪያ ቤት ወጪን ለመቀነስ እና የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ለማፋጠን እና በፋይናንሱ ዘርፍ ማሻሻያ ለማድረግ የሚያስችል የሁለት አመት በጀት አጽድቋል። ውድድርን ለመጨመር እና ለፋይናንስ አገልግሎቶች ክፍያዎችን ለመቀነስ. በመጨረሻም መንግስት አንዳንድ ቁልፍ የግብርና ማሻሻያዎችን በማስወገድ ለመደራደር ተገዷል። እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2015 ኔታንያሁ የኢየሩሳሌም ታላቅ ሙፍቲ ሀጅ አሚን አል-ሁሴኒ ለሁለተኛው የአለም ጦርነት ቀደም ባሉት ወራት ለአዶልፍ ሂትለር የጅምላ ጭፍጨፋ ሀሳብ ሰጡ በማለታቸው የናዚ መሪ አይሁዶችን ከማጥፋት ይልቅ እንዲያጠፋ በማሳመን ሰፊ ትችት ሰንዝሯል። ብቻ ከአውሮፓ አስወጣቸው። ይህ ሃሳብ በዋና ዋና የታሪክ ተመራማሪዎች ውድቅ የተደረገ ሲሆን አል-ሁሴኒ ከሂትለር ጋር የተደረገው ስብሰባ የተካሄደው የአይሁዶች የጅምላ ግድያ ከተጀመረ ከአምስት ወራት ገደማ በኋላ ነው። የጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል የኔታንያሁ የይገባኛል ጥያቄ እንደማይቀበሉት ገልፀው በናዚ ዘመን የሀገራቸውን ወንጀሎች መቀበላቸውን ደግመዋል። ኔታንያሁ በኋላም “ዓላማቸው ሂትለርን ከተሸከመው ኃላፊነት ነፃ ማውጣት ሳይሆን በወቅቱ የፍልስጤም አባት ያለ ሀገር እና ከ‘ወረራ’ በፊት፣ ያለግዛቶች እና ሰፈራዎች መሆናቸውን ለማሳየት ነበር” ሲሉ አብራርተዋል። በአይሁዶች ላይ በስርዓታዊ ቅስቀሳ እንኳን ተመኙ። አንዳንድ በጣም ጠንካራ ትችት ከእስራኤል ምሁራን የመጡ ናቸው፡ ዩሁዳ ባወር የኔታኒያሁ የይገባኛል ጥያቄ “ፍፁም ደደብ ነው” ሲል ሞሼ ዚመርማን ግን “ከሂትለር ሸክሙን ወደሌሎች ለማሸጋገር የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ የሆሎኮስት ክህደት ነው” ሲል ተናግሯል። እ.ኤ.አ. በማርች 2016 የናታንያሁ ጥምረት በዌስተርን ዎል ላይ የኦርቶዶክስ ያልሆኑ የጸሎት ቦታዎችን ለመፍጠር መንግስት በወሰዳቸው እርምጃዎች እራሳቸውን ለቀው እንደሚወጡ በመዝታታቸው የናታንያሁ ጥምረት ከፍተኛ ቀውስ ገጥሞታል። መንግስት ለኮንሰርቫቲቭ እና ሪፎርም አይሁዲዝም ሌላ ይፋዊ የመንግስት እውቅና ከሰጠ ከጥምረቱ እንደሚወጡ አስታውቀዋል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 23 ቀን 2016 ዩናይትድ ስቴትስ በኦባማ አስተዳደር ከተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ 2334 ተአቅቦ እንዲወጣ ውጤታማ በሆነ መንገድ ፈቅዳለች። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 28 የዩኤስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ እስራኤልን እና የሰፈራ ፖሊሲዎችን በንግግራቸው አጥብቀው ወቅሰዋል። ኔታንያሁ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ውሳኔ እና የኬሪ ንግግር ምላሽ በፅኑ ነቅፈዋል። እ.ኤ.አ. ጥር 6 ቀን 2017 የእስራኤል መንግስት ከድርጅቱ የሚያወጣውን አመታዊ መዋጮ በድምሩ 6 ሚሊዮን ዶላር በዩናይትድ ስቴትስ ዶላር ተወ። እ.ኤ.አ. ከባለቤቱ ሳራ ጋር አብሮ ነበር። የሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት የቢዝነስ ተወካዮችን ያካተተ ሲሆን ኔታንያሁ እና የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ማልኮም ተርንቡል በርካታ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ሊፈራረሙ ነበር። በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ቤርሳቤህን ነፃ ያወጡት የአውስትራሊያ ቀላል ሆርስ ጦር ሰራዊት መሆናቸውን ያስታወሱት ኔታንያሁ ይህ በአገሮቹ መካከል የ100 ዓመታት ግንኙነት የጀመረው። እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 12 2017 ዩናይትድ ስቴትስ ተመሳሳይ እርምጃ መውሰዷን ካወጀች በኋላ የናታንያሁ መንግስት በኤጀንሲው ጸረ እስራኤል ርምጃ እንደሆነ ባየው ምክንያት ከዩኔስኮ መውጣቱን አስታውቆ ውሳኔውን በታህሳስ 2017 ይፋ አድርጓል። የእስራኤል መንግስት በይፋ እ.ኤ.አ. በታህሳስ ወር 2017 መገባደጃ ላይ ለዩኔስኮ መልቀቂያውን አሳውቋል። በ 30 ኤፕሪል 2018 ኔታንያሁ ኢራን የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር መጠን የሚገልጹ ከ100,000 በላይ ሰነዶችን ካሼ ካቀረበች በኋላ የኢራንን የኒውክሌር ስምምነት እንዳላቆመች ከሰሷት። ኢራን የኔታንያሁ ንግግር “ፕሮፓጋንዳ” ብላ ወቅሳለች። ኔታንያሁ የ2018 የሰሜን ኮሪያ-ዩናይትድ ስቴትስን ስብሰባ አወድሰዋል። በመግለጫውም "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን በሲንጋፖር ታሪካዊ ጉባኤ ላይ አመሰግነዋለሁ። ይህ የኮሪያ ልሳነ ምድርን ከኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለማጽዳት ለሚደረገው ጥረት ጠቃሚ እርምጃ ነው" ብለዋል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 19 2018 ክኔሴት በኔታንያሁ ጥምር መንግስት የተደገፈ መሰረታዊ ህግ የሆነውን የብሄር-ግዛት ህግን አፀደቀ። ተንታኞች ህጉ የኔታኒያሁ ጥምረት የቀኝ ክንፍ አጀንዳን እንደሚያራምድ ምልክት አድርገው ይመለከቱት ነበር። ከኤፕሪል 2019 የእስራኤል ህግ አውጪ ምርጫ በፊት፣ ኔታንያሁ የቀኝ ክንፍ ፓርቲዎች ህብረትን ለመመስረት የአይሁድ ሆም ፓርቲን ከቀኝ አክራሪው ኦትማ ይሁዲት ፓርቲ ጋር አንድ የሚያደርግ ስምምነትን ረድተዋል። የስምምነቱ አነሳሽነት ለትናንሽ ፓርቲዎች የምርጫ ገደብን ለማሸነፍ ነበር. ስምምነቱ በመገናኛ ብዙኃን ተችቷል፣ ምክንያቱም ኦትስማ በሰፊው በዘረኝነት የሚታወቅ እና መነሻውን ከአክራሪ ካሃኒስት እንቅስቃሴ ጋር የተያያዘ ነው። የወንጀል ምርመራ እና ክስ ከጃንዋሪ 2017 ጀምሮ ኔታንያሁ በእስራኤል ፖሊስ በሁለት ጉዳዮች "ክስ 1000" እና "ጉዳይ 2000" ሲመረመሩ እና ሲጠየቁ ቆይቷል። ሁለቱ ጉዳዮች ተያይዘዋል. በክስ 1000 ኔታንያሁ ጄምስ ፓከር እና የሆሊውድ ፕሮዲዩሰር አርኖን ሚልቻንን ጨምሮ ከነጋዴዎች ተገቢ ያልሆነ ሞገስ አግኝተዋል ተብሎ ተጠርጥሯል። ጉዳይ 2000 ከየዲዮት አህሮኖት ጋዜጣ ቡድን አሳታሚ አርኖን ሞዝዝ ጋር የየዲዮት ዋና ተፎካካሪ የሆነውን እስራኤል ሃዮምን ለማዳከም ህግን ለማስተዋወቅ ከየዲዮት አህሮኖት ጋዜጣ ቡድን አሳታሚ ጋር ለመስማማት መሞከሮችን እና ስለ ኔታንያሁ የተሻለ ሽፋን ለመስጠት መሞከሩን ያካትታል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 3 2017 የእስራኤል ፖሊስ ኔታንያሁ በ"1000" እና "2000" ጉዳዮች ላይ በማጭበርበር፣ እምነትን በመጣስ እና ጉቦ በፈጸሙ ወንጀሎች መጠርጠራቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ አረጋግጧል። በማግስቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ የስራ ሃላፊ አሪ ሀሮው በእነዚህ ጉዳዮች ላይ በኔታንያሁ ላይ ለመመስከር ከአቃቤ ህግ ጋር ስምምነት መፈራረማቸው ተሰማ።እ.ኤ.አ. የፖሊስ መግለጫ እንደሚያመለክተው በሁለቱ ክሶች ላይ በጉቦ፣ በማጭበርበር እና እምነትን በመጣስ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመክሰስ በቂ ማስረጃ አለ። ኔታንያሁ ክሱ መሠረተ ቢስ ነው ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል ። እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 25 ቀን 2018 የኢኮኖሚ ወንጀሎች ዲቪዥን ዳይሬክተር በሁለቱም ጉዳዮች ላይ ክስ መመስረቱን ተዘግቧል። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ኔታንያሁ በህዳር 21 ቀን 2019 በይፋ ተከሷል። ኔታንያሁ ጥፋተኛ ተብሎ ከተፈረደበት እስከ 10 ዓመት የሚደርስ እስራት በጉቦ እና በማጭበርበር እና እምነት በመጣስ ቢበዛ ሶስት አመት ሊቀጣ ይችላል። በእስራኤል ታሪክ በወንጀል የተከሰሱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው። እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 23 2019 ኔታንያሁ በ1993 የእስራኤል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባስቀመጠው ህጋዊ ቅድመ ሁኔታ መሰረት ግብርናውን፣ ጤናውን፣ ማህበራዊ ጉዳዮቹን እና የዲያስፖራ ጉዳዮችን ፖርትፎሊዮ እንደሚለቅ ታወቀ። በክስ ሰበብ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን እንዲለቁ የማስገደዱ ጉዳይ እስካሁን በፍርድ ቤት አልታየም። ጥር 28 ቀን 2020 በይፋ ተከሷል። የናታንያሁ የወንጀል ችሎት በግንቦት 24 ቀን 2020 እንዲጀመር ተቀጥሯል፣ መጀመሪያ ለዛ አመት መጋቢት ተይዞ የነበረ ቢሆንም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ዘግይቷል። አምስተኛው ጊዜ እ.ኤ.አ. ሜይ 17 ቀን 2020 ኔታንያሁ ከቤኒ ጋንትዝ ጋር በመተባበር ለአምስተኛ ጊዜ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ቃለ መሃላ ፈጸሙ። በእስራኤል በ -19 ወረርሽኝ እና በኔታንያሁ የወንጀል ክስ ዳራ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትሩ መኖሪያ ፊት ለፊት በእርሱ ላይ ሰፊ ሰልፎች ተካሂደዋል። ይህን ተከትሎም ኔታንያሁ የ -19 ልዩ መመሪያዎችን በመጠቀም ሰልፎቹን በ20 ሰዎች በመገደብ እና ከቤታቸው በ1,000 ሜትሮች ርቀት ላይ እንዲበተን አዘዋል። ይሁን እንጂ ትክክለኛው ተቃራኒው ተገኝቷል; ሰልፎቹ ሰፋ አድርገው ከ1,000 በላይ ማዕከላት ተበትነዋል። እ.ኤ.አ. በማርች 2021 እስራኤል በኮቪድ-19 በአለም ላይ በነፍስ ወከፍ ከፍተኛ የተከተቡ ህዝቦች ያላት ሀገር ሆነች። እ.ኤ.አ. ከቀዶ ጥገናው በኋላ የእስራኤል ፖለቲከኛ እና የያሚና ጥምረት መሪ ናታሊ ቤኔት ከተቃዋሚው ያየር ላፒድ መሪ ጋር ናታንያሁ ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታቸው የሚያባርር የሽግግር መንግስት ለመመስረት መስማማታቸውን አስታውቀዋል። በጁን 2 2021 ቤኔት ከላፒድ ጋር የህብረት ስምምነት ተፈራረመ። እ.ኤ.አ. የተቃዋሚዎች መሪ (2021–አሁን)፡ አውሮፓዊ የሁለተኛው ፕሪሚየር ሥልጣናቸው ካበቃ በኋላ ኔታንያሁ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በመሆን ሦስተኛ ጊዜውን ጀምሯል። ሊኩድ የ ትልቁ ፓርቲ ሆኖ ይቆያል የፖለቲካ አቋም ኢኮኖሚያዊ እይታዎች ኔታንያሁ "የነፃ ገበያ ጠበቃ" ተብሎ ተገልጿል. በመጀመርያው የስልጣን ዘመናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የባንክ ዘርፉን በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻያ የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ፣የመንግስትን የግዴታ የዋስትና ግዥ እና ቀጥተኛ ብድርን አስወግደዋል። የፋይናንስ ሚኒስትር ኔታንያሁ የእስራኤልን ኢኮኖሚ ትልቅ ለውጥ አስተዋውቀዋል። የዌልፌር ለሥራ ፕሮግራም አስተዋውቋል፣ የፕራይቬታይዜሽን ፕሮግራም መርቷል፣ የመንግሥት ሴክተርን መጠን ቀንሷል፣ የግብር አወጣጥ ሥርዓትን አሻሽሎና አስተካክሏል፣ ፉክክርን ለመጨመር ዓላማ በማድረግ በሞኖፖሊና በካርቴሎች ላይ ሕግ አውጥቷል። ኔታንያሁ ከኩባንያዎች ወደ ግለሰቦች የካፒታል ትርፍ ታክስን ያራዘመ ሲሆን ይህም የገቢ ታክስን በመቀነስ የታክስ መሰረቱን እንዲያሰፋ አስችሎታል. የእስራኤል ኢኮኖሚ ማደግ ሲጀምር እና ስራ አጥነት በከፍተኛ ደረጃ እያሽቆለቆለ ሲሄድ ኔታንያሁ በስልጣን ዘመናቸው ማብቂያ ላይ 'ኢኮኖሚያዊ ተአምር' እንደሰሩ አስተያየት ሰጪዎች በሰፊው ይነገር ነበር።] በእስራኤል ኢኮኖሚ ላይ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ380 በመቶ አድጓል። በሌላ በኩል ተቺዎቹ የኢኮኖሚ አመለካከቶቹን በማርጋሬት ታቸር ተነሳሽነት "ታዋቂ ካፒታሊዝም" ብለው ሰይመውታል። ኔታንያሁ ካፒታሊዝምን ሲተረጉም “ሸቀጥ እና አገልግሎቶችን በትርፍ ለማምረት በግል ተነሳሽነት እና ውድድር እንዲኖር ማድረግ ፣ነገር ግን ሌላ ሰው ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ እንዳይሞክር ማድረግ” ሲል ገልፀዋል ። ለቦስተን ኮንሰልቲንግ ግሩፕ የኢኮኖሚ አማካሪ ሆኖ ሲሰራ የነበረው አመለካከቱ እንደዳበረ ተናግሯል፡ "የቦስተን አማካሪ ቡድን መንግስታትን ሲመለከት እና ለመንግስታት ሲሰራ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ለስዊድን መንግስት ስትራቴጂክ እቅድ ለመስራት ፈልገዋል" እኔ በዚህ ጉዳይ ላይ ነበርኩ እና ሌሎች መንግስታትን እመለከት ነበር ። ስለዚህ በ 1976 ወደ ሌሎች የአውሮፓ መንግስታት ዞርኩ እና ብሪታንያ እያየሁ ነበር ፣ ፈረንሳይን እያየሁ ነበር ፣ ሌሎች አገሮችን እያየሁ ነበር ፣ እናም እነሱ መሆናቸውን አየሁ ። ፉክክርን በሚከለክለው የስልጣን ክምችት ተንኮታኩተናል።እናም አሰብኩ፣፣ እነሱ መጥፎ ቢሆኑም፣የእኛ የከፋ ነበር ምክንያቱም እኛ በመንግስት ቁጥጥር ስር ወይም በማህበር ቁጥጥር ስር ያሉ ኩባንያዎች እስከነበረን ድረስ ለግሉ ዘርፍ ውድድር ቦታ ስለነበረን እና ስለዚህ በእውነቱ ውድድሩን ወይም እድገቱን አላገኙም… እና እኔ ፣ ደህና ፣ ዕድል ካጋጠመኝ ያንን እቀይራለሁ ። ስለ ፀረ-ሽብርተኝነት አመለካከት ኔታንያሁ የራሳቸው "በሁሉም አሸባሪዎች ላይ ጠንካራ አቋም" የመጣው በወንድማቸው ሞት ምክንያት ነው ብለዋል ። ዮኒ ኔታንያሁ የተገደለው በኦፕሬሽን ኢንቴቤ የታገቱትን የማዳን ተልዕኮ ሲመራ ነው። ኔታንያሁ በውትድርና ውስጥ በነበሩበት ወቅት በፀረ-ሽብር ዘመቻዎች ላይ ከመሳተፋቸው በተጨማሪ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ላይ ያተኮሩ ሦስት መጽሃፎችን አሳትመዋል። ሽብርተኝነትን እንደ አምባገነንነት ገልፆ፣ ‹‹የጥቃቱ ኢላማ በአሸባሪዎች ከተገለፀው ቅሬታ ጋር በተገናኘ በተወገደ ቁጥር ሽብርነቱ እየጨመረ ይሄዳል...አሁንም ሽብርተኝነት ምንም አይነት ተጽእኖ እንዲያሳድር በትክክል ነው። የግንኙነት እጥረት፣ አሸባሪዎች ለማጥቃት በሚፈልጉበት አላማ ውስጥ የተመረጡት ተጎጂዎች ምንም አይነት ተሳትፎ ወይም "ተጋድሎ" አለመኖራቸው የሚፈለገውን ፍርሃት ይፈጥራል። ማንም ሰው ተጎጂ ሊሆን ይችላል, እና ስለዚህ ማንም ሰው ደህና አይደለም ... በእውነቱ, ዘዴዎቹ በሁሉም የአሸባሪ ቡድኖች ውስጥ የሚደርሰውን አጠቃላይ ጫና ያሳያሉ ... የአሸባሪዎቹ መጨረሻዎች ጥፋቱን ለማረጋገጥ አለመሳካታቸው ብቻ አይደለም. የመረጡት ማለት ነው፣ ምርጫቸው እውነተኛ ዓላማቸው ምን እንደሆነ ይጠቁማል፣ የነጻነት ታጋዮች ከመሆን ርቀው፣ አሸባሪዎች የግፍ አገዛዝ ግንባር ቀደም ናቸው፣ አሸባሪዎች የአመጽ አገዛዝን ለማምጣት የአመጽ ማስገደድ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ። ማስገደድ" ኔታንያሁ “በፀረ-ሽብር ተግባራት ላይ ችግር ፈጥሯል… ይህ ክትትል በሚደረግላቸው ሰዎች ህይወት ላይ ትልቅ ጣልቃ ገብነት መሆናቸው ነው” ሲል ያስጠነቅቃል። በዜጎች ነፃነት እና ደኅንነት መካከል ሚዛናዊነት እንዳለ ያምናል ይህም በአንድ ሀገር ውስጥ ቀጣይነት ያለው የሽብር ጥቃት ደረጃ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት. ቀጣይነት ያለው ጥቃት በሚፈጸምበት ወቅት፣ “በአስፈሪው የግል መብት ጥሰት የሽብር ሰለባዎች እና ቤተሰቦቻቸው” ምክንያት ወደ ደህንነት መሸጋገር አለበት። ነገር ግን ይህ በመደበኛነት መከለስ ያለበት ሲሆን የትም እና መቼም የደህንነት ጉዳዮች በሚፈቅዱበት ጊዜ የዜጎችን ነፃነት እና የግለሰብን ግላዊነት መጠበቅ ላይ አፅንዖት በመስጠት፡ "በንፁሀን ዜጎች የመብት ጥሰት ምክንያት የሲቪል ነፃ አውጪዎች አሳሳቢነት በጥሩ ሁኔታ ተቀምጧል እና ሁሉም ተጨማሪ ሀይሎች ለደህንነት ጥበቃ ተሰጥተዋል ። አገልግሎቶች በህግ አውጭው አመታዊ እድሳት ሊጠይቁ ይገባል ፣ይህም በመስክ ላይ በሚወሰዱት እርምጃዎች ላይ ከፍትህ ቁጥጥር በተጨማሪ። ጥብቅ የኢሚግሬሽን ህጎችን ሽብርተኝነትን አስቀድሞ ለመከላከል እንደ አስፈላጊ መሳሪያ ይመክራል፡- "ይህ ለሁሉም ነፃ የሆነ የስደተኞች ዘመን ማብቃት አለበት። የኢሚግሬሽን ሁኔታን የመቆጣጠር አስፈላጊው ገጽታ ስደተኞች ሊሆኑ የሚችሉትን ጥብቅ የጀርባ ማረጋገጫዎች ፣ ተጣምሮ ከአገር የመባረር እድል ጋር። በተጨማሪም መንግስታት አሸባሪዎችን ከእነዚያ ህጋዊ የፖለቲካ ቡድኖች ጋር እንዳያጋጩ፣ ነገር ግን በክርክር እና በክርክር አቋማቸውን የሚያራምዱ መሆናቸውንም አስጠንቅቋል፡ “ዲሞክራሲያዊ መንግስታት የየራሳቸው ድርሻ ከስደተኛ ወይም ፀረ-ስደተኛ ወይም ፀረ-ስደተኛ ነው። -መቋቋሚያ ፓርቲዎች፣ እንዲሁም የጽንፈኛ ብሔርተኝነት ወይም አለማቀፋዊ አቀንቃኞች... [ት] ብዙውን ጊዜ በዴሞክራሲ ውስጥ እውነተኛ ተሳታፊ የሆኑ፣ መሠረታዊ ሕጎቹን ተቀብለው ማዕከላዊ መርሆቹን የሚጠብቁ ናቸው። የዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ፍፁም ጠርዝ፣ ብዙ ተመሳሳይ ሃሳቦችን ሊደግፍ ይችላል፣ ነገር ግን ከዴሞክራሲያዊ ስርዓቱ ግርዶሽ ለመውጣት እንደ ምክንያት ይጠቀሙባቸው። በተለይም ሮናልድ ሬጋን ኔታንያሁ በፀረ ሽብርተኝነት ላይ የሚያደርጉትን ስራ አድናቂ ነበር እና ሬገን ለኔታንያሁ አሸባሪነት፡ የሚለውን መጽሃፍ በአስተዳደሩ ውስጥ ላሉት ከፍተኛ ባለስልጣናት መክረዋል። የሞት ፍርድ እ.ኤ.አ. በ2017 ኔታንያሁ የ2017 የሃላሚሽ የስለት ጥቃት ፈጻሚ ላይ የሞት ቅጣት እንዲጣል ጠይቀዋል። በሱ መንግስት ውስጥ ያሉ ተወካዮች በሽብርተኝነት ላይ የሞት ቅጣትን የሚፈቅደውን ህግ ለኬሴቶች አስተዋውቀዋል። እ.ኤ.አ. በጥር 2018 በተደረገ ቅድመ ድምፅ ከ120 የእስራኤል ፓርላማ አባላት 52ቱ ድጋፍ ሲሰጡ 49ኙ ተቃውመዋል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ ማሻሻያ ህግ ለመሆን ከተፈለገ አሁንም ሶስት ተጨማሪ ንባቦችን ይፈልጋል ኤልጂቢቲ ለእነሱ ተጨማሪ ህግ ይሰጣል ኔታንያሁ ለኤልጂቢቲ (ሌዝቢያን፣ ግብረ ሰዶማውያን፣ ቢሴክሹዋል እና ትራንስጀንደር) ሰዎች እኩል መብቶችን ይደግፋል። “እያንዳንዱ ሰው በሕግ ፊት እኩል ሆኖ እንዲታወቅ የሚደረገው ትግል ረጅም ትግል ነው፣ አሁንም ብዙ የሚቀረው ነገር አለ... እስራኤል በግንኙነት በዓለም ላይ በጣም ክፍት ከሆኑ አገሮች ተርታ መሰለፏ ኩራት ይሰማኛል። ለኤልጂቢቲ ማህበረሰብ ንግግር።” በኬኔሴት አመታዊ የማህበረሰብ መብት ቀን በተካሄደ ዝግጅት ላይ ኔታንያሁ እንደተናገሩት “በተጨናነቀ ጊዜዬ መሃል እዚህ እንድመጣ ተጠይቆኛል ለወንድ እና ሴት አባላት አንድ ነገር ለመናገር የኤልጂቢቲ ማህበረሰብ፡ እያንዳንዱ ሰው በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ ነው በሚለው እምነት መመራት አለብን። ነገር ግን በእርሳቸው ጥምር መንግስት ውስጥ ብዙዎቹ ጥምር መንግስት ፓርቲ አባላት የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ተቃውመዋል። የኢትዮጵያ አይሁዶች ውህደት እ.ኤ.አ. በ2015 ኢትዮጵያውያን አይሁዳውያን የፖሊስን ጭካኔ በመቃወም ተቃውሞአቸውን ካሰሙ በኋላ ኔታንያሁ “በሁሉም መንገድ እርስዎን ለመርዳት የሚያስችል አጠቃላይ እቅድ ለመንግስት እናመጣለን፣ በህብረተሰባችን ውስጥ ለዘረኝነት እና መድልዎ ቦታ የለም፣ አንዳቸውም ... እንመለሳለን ዘረኝነት ወደሚናቅ እና ወደሚጠላ ነገር” የሰላም ሂደት ኔታንያሁ የኦስሎ ስምምነቶችን ከመመስረታቸው ጀምሮ ተቃውመዋል። እ.ኤ.አ. በ 1993 የኦስሎ የሰላም ሂደትን ለመቃወም ፕላስ ኦፍ ኔሽንስ በተሰኘው መጽሃፉ "ትሮጃን ሆርስ" የተሰኘውን ምዕራፍ ሰጠ። አሚን አል-ሁሴኒ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጣሪ ከሆኑት መካከል አንዱ እንደነበር እና ያሲር አራፋት የቀድሞውን “አጥፍቷል የተባለው ናዚዝም” ወራሽ እንደሆነ ተናግሯል። እ.ኤ.አ. በ1990ዎቹ መገባደጃ ላይ ኔታንያሁ የጠቅላይ ሚንስትርነት ዘመናቸው የኦስሎ የሰላም ሂደት አካል በመሆን የቀድሞ የእስራኤል መንግስታት የገቡትን ቃል ኪዳን በመተው የአሜሪካው የሰላም መልዕክተኛ ዴኒስ ሮስ “ፕሬዚዳንት ክሊንተንም ሆነ ፀሐፊው [የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማዴሊን] አልብራይት አይደሉም። ቢቢ ሰላምን ለማስፈን ምንም ዓይነት ፍላጎት እንዳላት ያምን ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2001 በተለቀቀው ቪዲዮ ላይ ኔታንያሁ እንደሚቀረፀው ሳያውቅ “ከምርጫው በፊት [የኦስሎ ስምምነትን] እንደማከብር ጠየቁኝ” ሲል ተናግሯል ፣ “አደርገዋለሁ አልኩ ፣ ግን ... እሄዳለሁ ስምምነቱን በ67ቱ ድንበሮች ላይ ያለውን መቃቃር እንዲያቆም በሚያስችል መንገድ ተርጉሞታል፣እንዴት አደረግን?ማንም ወታደራዊ ዞኖች ምን እንደሆኑ አልተናገረም።የተወሰኑ ወታደራዊ ዞኖች የጸጥታ ዞኖች ናቸው፤እኔ እስከ እኔ ድረስ። ያሳስበኛል፣ የዮርዳኖስ ሸለቆ በሙሉ የተወሰነ ወታደራዊ ቀጠና ነው። ሂዱ ተከራከሩ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን 2009 ሳምንታዊ የካቢኔ ስብሰባው መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት ኔታንያሁ የጋዛን የአንድ ወገን መገለል “ስህተት” ላለመድገም ቃል ገብተዋል ፣ “ይህን ስህተት አንደግም ። አዲስ ተፈናቃዮችን አንፈጥርም” ብለዋል ። "የአንድ ወገን መፈናቀል ሰላምም ሆነ ደህንነት አላመጣም. በተቃራኒው ", እና "ከሁለት ነገሮች ጋር ስምምነት እንፈልጋለን, የመጀመሪያው የእስራኤል የአይሁድ ህዝብ ብሔራዊ ግዛት እና [ሁለተኛው] እውቅና መስጠቱ ነው. የደህንነት እልባት. በጋዛ ሁኔታ, እነዚህ ሁለቱም ምክንያቶች አልነበሩም. በተጨማሪም "ከልክ በላይ ከሆኑ አጋሮች ጋር ወደ ሰላም መዞር ከጀመርን የእስራኤል መንግስት እውቅና እንዲሰጥ እና የወደፊቱን የፍልስጤም መንግስት ከወታደራዊ ፍርሀት ለማውረድ እንጸልያለን" ብለዋል። እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2014 ኔታንያሁ "ግዛታችንን አናስረክብም አይናችንን ጨፍነን ለበጎ ነገር ተስፋ እናደርጋለን። በሊባኖስ ያንን አደረግን እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሮኬቶችን አግኝተናል። ያንን በጋዛ አደረግን፣ ሃማስን እና 15,000 ሮኬቶችን አግኝተናል።" ስለዚህ ያንን ብቻ መድገም አንሆንም። ለአይሁዶች መንግስት እውነተኛ እውቅና እና ጠንካራ የጸጥታ ዝግጅቶችን መሬት ላይ መጣል እንፈልጋለን። ያ ነው የያዝኩት አቋም፣ እና የበለጠ እየጠነከረ መጥቷል። ኔታንያሁ ከዚህ ቀደም በዩናይትድ ስቴትስ የሚደገፉትን የሰላም ንግግሮች ጊዜ ማባከን ብለው ጠርተው ነበር፣ በተመሳሳይ ጊዜ እንደሌሎች የእስራኤል መሪዎች ተመሳሳይ የሁለት ሀገር መፍትሄ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም ፣ በሰኔ 2009 ንግግር እስከሚያደርጉ ድረስ ። "የኢኮኖሚ ሰላም" አካሄድ ማለትም በፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ የማያቋርጥ ክርክር ሳይሆን በኢኮኖሚ ትብብር እና በጋራ ጥረት ላይ የተመሰረተ አካሄድ ማለት ነው። ይህ ከሰላም ሸለቆ እቅድ ብዙ ጠቃሚ ሀሳቦች ጋር የሚስማማ ነው። እነዚህን ሃሳቦች ያነሳው ከቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንዶሊዛ ራይስ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው። የእስራኤል ምርጫ ሲቃረብ ኔታንያሁ እነዚህን ሃሳቦች ማበረታታቱን ቀጠለ። ኔታንያሁ እንዲህ ብለዋል፡- በአሁኑ ጊዜ የሰላም ድርድሩ በአንድ ነገር ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው፣ በሰላማዊ ድርድር ላይ ብቻ ነው። በዚህ ነጥብ ላይ በጣም ኮንትራት ስላለው ጉዳይ ማውራት ምንም ትርጉም የለውም. እየሩሳሌም ወይም ጡጫ፣ ወይም የመመለሻ ወይም የጡት መብት ነው። ያ ውድቀትን አስከትሏል እና እንደገና ወደ ውድቀት ሊያመራ ይችላል ... ከፖለቲካዊ ሂደት ጎን ለጎን ኢኮኖሚያዊ ሰላም መፍጠር አለብን. ይህም ማለት በእነዚያ አካባቢዎች ፈጣን እድገትን በማስተላለፍ መጠነኛ የሆኑትን የፍልስጤም ኢኮኖሚ ክፍሎች ማጠናከር አለብን፣ ይህም ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለተራ ፍልስጤማውያን የሰላም ድርሻ ይሰጣል። እ.ኤ.አ. በጥር 2009 ከየካቲት 2009 የእስራኤል ምርጫ በፊት ኔታንያሁ ለመካከለኛው ምስራቅ ልዑክ ቶኒ ብሌየር የአሪኤል ሻሮን እና ኢዩድ ኦልመርትን የእስራኤል መንግስታት ፖሊሲ በዌስት ባንክ ውስጥ ሰፈራ በማስፋፋት የመንገድ ካርታውን በሚጻረር መልኩ እንደሚቀጥል አሳውቀዋል። አዳዲሶችን አለመገንባት.እ.ኤ.አ. በ 2013 ኔታንያሁ መንግስታቸው በአረንጓዴ መስመር ላይ በመመስረት ለሰላም ድርድር እንደሚስማሙ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባብለዋል። እ.ኤ.አ. በ 2014 በአረንጓዴው መስመር ላይ የተመሠረተውን የአሜሪካን ማዕቀፍ ተስማምቷል እና የአይሁድ ሰፋሪዎች በፍልስጤም አገዛዝ ስር በሰፈራቸው ውስጥ የመቆየት ምርጫ ሊፈቀድላቸው ይገባል ብለዋል ። እ.ኤ.አ. በ 2014 የፍልስጤም ተደራዳሪ ሳእብ ኤሬካት ኔታንያሁ “በርዕዮተ ዓለም ሙሰኛ” እና የጦር ወንጀለኛ ሲሉ ተችተዋል። እ.ኤ.አ. በጥር 2020 ኔታንያሁ የትራምፕን የእስራኤል-ፍልስጤም የሰላም እቅድ የፍልስጤም ግዛት ለመፍጠር በይፋ ደግፈዋል። የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን እንዳሉት ኔታንያሁ በግንቦት 22 ቀን 2017 የፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ ህጻናት እንዲገደሉ ሲጠይቁ የሚያሳይ የውሸት እና የተቀየረ ቪዲዮ ለዶናልድ ትራምፕ አሳይተዋል። ይህ የሆነው ትራምፕ እስራኤል የሰላም እንቅፋት መሆን አለመሆኗን ሲያስቡበት ወቅት ነበር። ኔታንያሁ በእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ውስጥ ያላቸውን አቋም ለመቀየር የውሸት ቪዲዮውን ለትራምፕ አሳይተው ነበር።በዩናይትድ ስቴትስ የተደራጁት የአብርሃም ስምምነት በእስራኤል እና በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች (በእስራኤል-የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መደበኛነት ስምምነት) እና በባህሬን (በባህሬን-እስራኤል መደበኛነት ስምምነት) መካከል ያለውን ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ መደበኛ ለማድረግ ተስማምቷል። እ.ኤ.አ. በ1994 ከዮርዳኖስ ወዲህ የትኛውም አረብ ሀገር ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት መደበኛ ሲያደርግ ይህ የመጀመሪያው ነው። ስምምነቱን የተፈራረሙት በባህሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ኔታኒያሁ ሴፕቴምበር 15 ቀን 2020 በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የዋይት ሀውስ ሳውዝ ላውን። እ.ኤ.አ. ጥቅምት 23 ቀን 2020 የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሱዳን ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት መደበኛ ማድረግ እንደምትጀምር በትራምፕ አስተዳደር አብርሀም ስምምነት መሰረት ይህንን የምታደርግ ሶስተኛዋ የአረብ ሀገር እንድትሆን አስታውቀዋል። ሱዳን እ.ኤ.አ. ሙሉ በሙሉ ተነጥለን ወደ ፖለቲካ ሱናሚ እንደምንሄድ ነገሩን። እየሆነ ያለው ግን ፍጹም ተቃራኒ ነው። ይህን ተከትሎም ሞሮኮ በታህሳስ ወር ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ፈጠረች። የባር-ኢላን ንግግር እ.ኤ.አ. ሰኔ 14 ቀን 2009 ኔታንያሁ በባር-ኢላን ዩኒቨርስቲ (የባር-ኢላን ንግግር በመባልም ይታወቃል) ፣ በቤጂን-ሳዳት የስትራቴጂካዊ ጥናቶች ማእከል ፣በእስራኤል እና በተለያዩ የአረብ ሀገራት በቀጥታ የተላለፈ ሴሚናል ንግግር አድርጓል። በእስራኤል እና ፍልስጤም የሰላም ሂደት ላይ። ከእስራኤል ጎን ለጎን የፍልስጤም መንግስት የሚለውን ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ አፅድቋል። የኔታኒያሁ ንግግር ኦባማ በሰኔ 4 በካይሮ ላደረጉት ንግግር በከፊል ምላሽ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ዬዲዮት አህሮኖት የኦባማ ቃል “በኢየሩሳሌም ኮሪደሮች በኩል ተስማምቷል” ብሏል። የሐሳቡ አንድ አካል የሆነው ኔታንያሁ፣ ጦር፣ ሮኬቶች፣ ሚሳኤሎች እና የአየር ክልሏን ሳይቆጣጠር፣ የታቀደውን ግዛት ሙሉ በሙሉ ከወታደራዊ ኃይል ነፃ እንድትወጣ ጠይቀዋል እና እየሩሳሌም ያልተከፋፈለ የእስራኤል ግዛት እንደምትሆን ተናግሯል። ፍልስጤማውያን እስራኤልን ያልተከፋፈለች እየሩሳሌም ያላት የአይሁዶች ብሄራዊ መንግስት እንደሆነች ሊገነዘቡት ይገባል ብሏል። “በእስራኤል ውስጥ የፍልስጤም ስደተኞችን መልሶ የማቋቋም ጥያቄ የእስራኤልን የአይሁድ ህዝብ ግዛትነት የሚጎዳ ነው” በማለት የፍልስጤም ስደተኞችን የመመለስ መብት አልተቀበለም። እ.ኤ.አ. በ 2003 በሮድ ካርታ የሰላም ሀሳብ መሰረት በዌስት ባንክ የሚገኘውን የሰፈራ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ማቆም እንዳልተቻለ እና የማስፋፊያ ግንባታው የሚገደበው የኢሚግሬሽንን ጨምሮ በህዝቡ "ተፈጥሯዊ እድገት" ላይ በመመስረት ነው ብለዋል ። አዲስ ግዛቶች ተወስደዋል። ቢሆንም፣ ኔታንያሁ የ ፕሮፖዛል መቀበሉን አረጋግጠዋል። ከሰላም ድርድር በኋላ ሰፈራዎቹ የእስራኤል አካል ስለመሆኑ ወይም ስለሌለባቸው አልተወያየቱም፣ “ጥያቄው ይብራራል” በማለት ብቻ ተናግሯል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በካይሮ ንግግራቸው ለተናገሩት ምላሽ ኔታንያሁ በሰጡት ምላሽ “የእልቂት እልቂት ባይከሰት ኖሮ የእስራኤል መንግሥት በፍጹም አትመሠርትም የሚሉ አሉ። እኔ ግን የእስራኤል መንግሥት ቢሆን ኖሮ እላለሁ። ቀደም ብሎ ይቋቋም ነበር፣ እልቂቱ አይከሰትም ነበር። በተጨማሪም “ይህ የአይሁድ ሕዝብ መገኛ ነው፣ ማንነታችን የተጭበረበረበት ይህ ነው” ብሏል። በተለይም ሶሪያን፣ ሳዑዲ አረቢያን እና ሊባኖስን በማንሳት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከየትኛውም "የአረብ መሪ" ጋር ለመገናኘት ፈቃደኛ እንደሚሆን ገልጿል። በአጠቃላይ አድራሻው በሰላሙ ሂደት ላይ ለኔታኒያሁ መንግስት አዲስ አቋምን ይወክላል። አንዳንድ የናታንያሁ የአስተዳደር ጥምረት የቀኝ ክንፍ አባላት ሁሉም መሬት በእስራኤል ሉዓላዊነት ስር መሆን አለበት ብለው በማመን የፍልስጤም መንግስት ለመፍጠር የሰጡትን አስተያየት ተችተዋል። ሊኩድ ኤምኬ ዳኒ ዳኖን ኔታንያሁ “በሊኩድ መድረክ ላይ ሄደው ነበር” ሲል የሀባይት ሃይሁዲው ግን “አደገኛ አንድምታ አለው” ብሏል። የተቃዋሚ ፓርቲ ካዲማ መሪ ቲዚፒ ሊቪኒ ከአድራሻቸው በኋላ እንደተናገሩት ኔታንያሁ በሁለቱ መንግስታት መፍትሄ በጭራሽ አያምንም ብለው ያስባሉ ። ለአለም አቀፍ ጫና የይስሙላ ምላሽ ሆኖ ያደረገውን ብቻ የተናገረው መስሏት ነበር። ፒስ ናው ንግግሩን በመተቸት በቡድኑ አስተያየት ፍልስጤማውያንን የሰላም ሂደት እኩል አጋር አድርጎ እንዳልተናገረ አመልክቷል። የሰላም አሁኑ ዋና ጸሃፊ ያሪቭ ኦፔንሃይመር “የኔታንያሁ ከመጀመሪያው የስልጣን ዘመናቸው ድጋሚ የተደረገ ነው” ብለዋል። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን 2009 በመንግስት ስብሰባ መክፈቻ ላይ ኔታንያሁ ከፍልስጤማውያን የይገባኛል ጥያቄያቸውን ደግመዋል፡- “እኛ ከሁለት ነገሮች ጋር ስምምነት እንፈልጋለን፣ ከእነዚህም ውስጥ የመጀመሪያው እስራኤል የአይሁድ ህዝብ ብሔራዊ ግዛት እና ሁለተኛው ደግሞ) የጸጥታ ስምምነት ነው. የኔታኒያሁ "የባር-ኢላን ንግግር" ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ የተለያየ ምላሽ አስነስቷል። የፍልስጤም ብሄራዊ ባለስልጣን በኔታንያሁ የተሰጠውን የፍልስጤም መንግስት ቅድመ ሁኔታዎችን ውድቅ አደረገ። ከፍተኛ ባለስልጣን ሳእብ እረቃት "የናታንያሁ ንግግር ለቋሚ ደረጃ ድርድር በር ዘጋው" ብለዋል። የሃማስ ቃል አቀባይ ፋውዚ ባርሆም ይህ "ዘረኝነት እና ጽንፈኛ አስተሳሰብ" የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልፀው የአረብ ሀገራት "ጠንካራ ተቃዋሚዎች እንዲፈጥሩ ጥሪ አቅርበዋል" የፍልስጤም እስላማዊ ጂሃድ " አሳሳች " በማለት ሰይሞታል እና ልክ እንደ ሃማስ በእስራኤል ላይ ጠንካራ ተቃውሞ ከአረብ ሀገራት ጠየቀ. ዘ ጀሩሳሌም ፖስት እንደዘገበው፣ አንዳንድ መሪዎች ለንግግሩ ምላሽ ሦስተኛውን ኢንቲፋዳ ይደግፋሉ። የአረብ ሊግ አድራሻውን ውድቅ በማድረግ "አረቦች በእየሩሳሌም ጉዳይ እና በስደተኞች ጉዳይ ላይ ስምምነት እንደማይሰጡ" እና "ታሪኩን እና የመሸሽ ስልቱን እናውቃለን" ሲል በመግለጫው አስታውቋል, የአረብ ሊግ እስራኤልን እንደ አይሁዶች አይቀበልም. ሁኔታ. የግብፁ ፕሬዝዳንት ሆስኒ ሙባረክ ፍልስጤማውያን እስራኤልን የአይሁድ ህዝብ ግዛት አድርገው እንዲቀበሉት ኔታንያሁ ያቀረቡትን ጥያቄ በመጥቀስ፣ “በግብፅም ሆነ በሌላ ቦታ ያን ጥሪ የሚመልስ ማንም አታገኝም” ብለዋል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ብዙም ግልፅ ያልሆነ ምላሽ ሲሰጥ ንግግሩ "ያልተጠናቀቀ" እና ሌላ "የተለያየ የእስራኤል ሀሳብ በሁለቱ ሀገራት መፍትሄ ላይ የተመሰረተ ነው" የሚል ተስፋ አለኝ ብሏል።የሶሪያ መንግስት ሚዲያ ንግግሩን በማውገዝ "ናታንያሁ የጸጥታው ምክር ቤት አንጻራዊ ሰላም ለማስፈን በሚያደርጋቸው ውጥኖች እና ውሳኔዎች ላይ የአረብ የሰላም ተነሳሽነትን እንደማይቀበል አረጋግጠዋል" ሲል ጽፏል። የሊባኖሱ ፕሬዝዳንት ሚሼል ሱሌይማን የአረብ መሪዎች አንድነት እንዲኖራቸው ጥሪ አቅርበዋል "የአረብ መሪዎች የበለጠ አንድነት እንዲኖራቸው እና የሰላም ሂደቱን እና የፍልስጤም የስደተኞችን ጉዳይ በተመለከተ የእስራኤልን አቋም ለመጋፈጥ የተቃውሞ መንፈስን መጠበቅ አለባቸው." “እስራኤል አሁንም በሊባኖስ እና በጋዛ ሰርጥ ላይ በምታደርገው ጥቃት ሊረጋገጥ የሚችል ወታደራዊ ግጭት ፍላጐት አላት” ሲሉ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእስራኤል መንግስት የአረብ የሰላም ኢኒሼቲቭን እንዲቀበል የበለጠ ጫና እንዲያደርግ ጠይቀዋል። የዮርዳኖስ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ እና የመንግስት ቃል አቀባይ ናቢል ሸሪፍ መግለጫ ሰጥተዋል "በኔታንያሁ የቀረቡት ሃሳቦች ፍትሃዊ እና ሁሉን አቀፍ ሰላምን ለማስፈን መነሻ በማድረግ በአለም አቀፍ ማህበረሰብ የተስማሙበትን መሰረት አላደረጉም። ክልል" የቀድሞው የኢራን ፕሬዝዳንት ማህሙድ አህመዲነጃድ ንግግሩን "መጥፎ ዜና" ብለውታል። ቼክ ሪፐብሊክ የኔታንያሁ አድራሻ አወድሷል። በንግግራቸው ወቅት ሀገራቸው የአውሮፓ ህብረት የስድስት ወር የፕሬዚዳንትነት ቦታን የያዘች የቼክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኩውት "በእኔ እይታ ይህ ትክክለኛ እርምጃ ነው። የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የፕሬስ ሴክሬታሪ ሮበርት ጊብስ ንግግሩ “ጠቃሚ እርምጃ ወደፊት” ነው ብለዋል። ፕሬዝዳንት ኦባማ "ይህ መፍትሄ ሁለቱንም የእስራኤልን ደህንነት እና የፍልስጤማውያንን ህጋዊ ምኞቶች ማረጋገጥ ይችላል እና አለበት" ብለዋል ። የስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካርል ቢልድት "ግዛት የሚለውን ቃል መናገሩ ትንሽ እመርታ ነው" ብለዋል። አክለውም "የጠቀሱት ነገር እንደ ሀገር ሊገለጽ ይችላል ወይ የሚለው ጉዳይ የተወሰነ ክርክር ነው" ፈረንሳይ ንግግሩን አድንቆ እስራኤል ግን በዌስት ባንክ ውስጥ የሰፈራ ግንባታ እንድታቆም ጠይቃለች። የፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርናርድ ኩችነር “በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር የተገለጸውን የፍልስጤም መንግሥት ተስፋ ብቻ ነው የምቀበለው” ብለዋል። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ንግግሩን "ለውይይት ዝግጁነት ምልክት ነው" ብሏል ነገር ግን "የእስራኤል እና የፍልስጤም ችግርን ለመፍታት መንገዱን አይከፍትም. በፍልስጤማውያን ላይ ያለው ሁኔታ ተቀባይነት የለውም."
50395
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%8A%9B
አማረኛ
አማርኛ አጀማመር ትንሽ ስለአማርኛ ቋንቋ 1.የአማርኛ ቋንቋ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነበረ።በሁለተኛው ክፍለ ዘመን (200-130 ዓ.ዓ) የግብጹ ንጉሥ ጥሊሞስ 7ኛ መምህር የነበረውና የግሪክ መልክዓ ምድር ተመራማሪ አጋታርከስ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚኖሩ ህዝቦች የሚናገሩት የአማርኛ ቋንቋ እንደሆነ ጽፏል፥ተረጋግጧል።በአርኪ ኦሎጂያዊ ምርመራ ሂደት በአማርኛ የተቀረጹ ጥንታዊ የድንጋይ ላይ ጽሁፎች ተገኝተዋል (አምሳሉ 1976) 2.አማራዎች ከ3 ሺህ አመት በፊት በአማርኛ ቋንቋ ለንግሥት ሳባ ልጅ "ምኒልክ"ብለው ስም ከአወጡ በኋላ ይሁን በፊት በርካታ ስሞችን በአማርኛ እናገኛለን። 3.አሜሪካዊው ቤንደር በ1966 ዓ.ም በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ባሳተመው / / በሚሰኘው መፅሐፉ በ9ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አማርኛ በቤተ-አምሓራ እንደተስፋፋ ጽፏል።ኩፐር የተባለው ጽሐፊ በንጉስ ላሊበላ ዘመን አማርኛ ከአገወኛ ጋር በህዝቡ ይነገር ነበር ብሏል። 4.በ12ኛው መክዘ አጼ ይኩኖ አምላክ ዘሠን ዐማርኛ ቋንቋ ፈጽሞ ሠለጠነ ፤ ያማረ የተወደደ ፥ ጉሮሮ የማያንቅ ፥ ለንግግር የማያውክ ሁኖ ስለ ተገኘ ፣ የቤተ መንግሥት ቋንቋ ሆነ።ለአማርኛ ዕድገት የማይናቅ አስተዋፅኦ ያደረገው የሀገራዊ ትምህርት ማዕከል ወደ አምሐራ ተቀይሮ አቡነ ኢየሱስ ሞዓ ሐይቅ እስጢፋኖስ ላይ ከፈቱ።በዚህም የተነሣ ሐይቅን ተከትሎ ወለቃ ሌላው የትምህርት ማዕከል ሆነ።ወለቃ-ሐይቅም ደቡቡን ከሰሜን የሚያገናኝ የትምህርትና የባሕል ድልድይ ሆነ።13፣የ14ና 15ኛው መክዘ ቅዱሳን ገድላትን ስንመለከት ይህን ይገልጡልናል። የአማራ የትምህርቱ ኀላፊዎች፥ ማለትም አስተማሪዎቹና ደራሲዎቹ፥ የግዕዝ ፊደል ኆኅያት ለአማርኛ ቋንቋ አልበቃ ስላለ የሚያባቁ ኆኄያት ፈጠሩለት።እነርሱም “ጀ”፥ “ጨ”፥ “ሸ” ፥ “ኘ”፥ “ቸ” ናቸው።አማሮች የነዚህ ኆኄዎች ምንጮች የቶቹ የግዕዝ ኆኄዎች እንደሆኑ አጥንተው፥ “ጀ”ን ከ “ደ”፥ “ጨ”ን ከ “ጠ”፥ “ሸ”ን ከ “ሰ”፥ “ኘ”ን ከ ”ነ”፥ “ቸ”ን ከ “ተ” አስወለዱ። 5.በይኩኖ አምላክ፣በአጼ አምደፅዮን፣በአጼ ዳዊት፤በአጼ ይስሐቅ፣በአጼ ዘርዓያዕቆብ፣በአጼ ገላውዴዎስ፣በአጼ ዘድንግል፣ በርጉም ተክለሃይማኖት፣በአጼ ዮስጦስ እና ቴዎፍሎስ የግዕዝ መጽሐፍ ወደ አማርኛ መተርጉም ጀመሩ።በአጼ ይኩኖአምላክ የወንጌላዊው እጨጌ ተክለሃይማኖት ታሪክ በአማርኛ ተጻፈ።በዐፄ አምደ ፅዮን በተገጠመው የ14ኛው መክዘ መጀመሪያ የአማርኛ ግጥም መካከል, "አስመስሎ ገበሬ ሐርድ ዣን ይስሐቄ የግድ የዣን ሐርበይ ወልድ፤"የሚል ይገኛል።በተለይም በአጼ አምደፅዮንና በአጼ ይስሐቅ ዘመነ መንግሥት ማለትም በ14ኛው እና በ15ኛው ክፍለ ዘመናት ውስጥ ወደ ጽሁፋዊ ቋንቋነት በመሸጋገር ሰፊ አገልግሎት ሰጠ።የነገሥታት ወታደሮች የዘፈኗቸውና "የወታደሮች ዘፈኖች"የሚባሉትን ግጥሞች ስናይ አማርኛ በመካከለኛው ዘመን ይበልጥ እየዳበረ መምጣቱን ያሳያል። 6.በ16ኛው መክዘ አካባቢ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የካቶሊክ ሚስዮናውያን ከኦርቶዶክስ ሊቃውንት ጋር የነበራቸው ክርክር አማርኛ ቋንቋን በ2 መንገድ ጠቅሞታል።በአንድ በኩል ሚስዮናውያኑ ከነባሩ ግዕዝ ይልቅ አማርኛ ቋንቋን ለሃይማኖት ትምህርት ማስተማሪያነት ስለተጠቀመበት በዚህም አማርኛ የማስተማሪያ ቋንቋ ሆነ። ሚስዮናውያን መልእክቶቻቸውን በአማርኛ እየጻፉ ማስተላለፍ ጀመሩ።በተለይ ፓኤዝ ብዙ የካቶሊክን እምነት የሚገልጡ መጻሕፍት ወደ አማርኛ እንዲተረጎሙ አደረገ። ።ይኼ ሂደትም አማርኛን የሃይማኖት ትምህርት መጻፊያ ቋንቋ እንዲሆን አስቻለው። 7.የተዋህዶ ሊቃውንቶች በበኩላቸው አማርኛን ከማስተማር ጎን ለጎን ለሚስዮናውያን መልስ ለመስጠት መጻሕፍ ወደ አማርኛ ተረጎሙ።ከእነዚህ መካከል፦ አንቀጸ አሚን፣ ጠቢበ ጠቢባን፣ ሥነ ፍጥረት፣ ምሥጢረ ጽጌያት ተተረጉሙ። ነገረ ሃይማኖት ትምህርተ ሃይማኖት ተጻፉ። 8.በጀርመን ሚሲዮናውያን አማካኝነት የዮሐንስ ወንጌል ወደ አማርኛ ተተርጉሞ በ1647 ታተመ። ሉዶልፍም የአማርኛ ሰዋስውን በ1698 አሳተመ።ርዕሱ "መጽሐፈ፡ ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ" ይሰኛል። በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ ሰዋሰው ነበር። አባ ጎርጎርዮስ ከቤተ አምሓራ ወደ ጣሊያን የሄዱ አባት ናቸው። መጽሐፉ፣ ከተለያዩ የሰዋሰው ጥናቶች በተጨማሪ የሉቃስ11፡1-13 ትርጓሜን፣ አባ ጎርጎሪዮስ ስለ ቅድስት ማርያምየደረሱትን ምስጋና፣ ግጥሞችና የለተ ተለት ንግግሮችን መዝግቦ ይገኛል። 9.ከ16ኛው መክዘ ወዲህም በኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ዘንድ የአማርኛ ሰዋስውን መጻፍ ተጀመረ። አማርኛ በ17ኛው መክዘ በስነፁሁፍ ቋንቋነት የበለጠ አደገ። .ሀይማኖተ አበው፣ .መፅሀፈ ንስሃ፣ .መፅሃፈ ቀንዲል እና ሌሎችም ብራና መጽሐፍት ከግዕዝ ወደ አማርኛ የተተረጎሙ። እንዲሁም በ17 ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የአባጊዮርጊስ ‹‹ድርሰት በአምሃርኛ›› የሚል ግጥም ተጻፈ፡፡ 10.ከ17ኛው መክዘ በኋላ አማርኛ የዕለት ተዕለት ማኅበራዊ ኑሮውን ቦታ ያዘ።በጎንደር ዙሪያ አድባራት የምናገኛቸው የ17ኛው፣ የ18ኛውና ከዚያ በኋላ ያሉት መጻሕፍት በኅዳጋቸው የሚጽፉት የውርስ፣የርስት፣የሽያጭና ግዥ፣የውልደት፣መዛግብት በአማርኛ ቋንቋ የሚጻፉ ነበሩ። ለመጀመሪያ ጊዜ በ1840 ዓ.ም. መፅሀፍ ቅዱስ በአባ አብርሃም/አባ ሮሜ/ ከግዕዝ ወደ አማርኛ ተመለሰ።(የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣30,32) 11.ንጉሥ ሣሕለ ሥላሴም በአማርኛ የመንግሥቱን የመጻጻፍ ሥራ በአማርኛ አደረገ።በዘመነ መሳፍንት የነበሩት እነ ራስ ዓሊ፣ደጃች ውቤ፣ደጃች ጎሹ፣ይጻጻፉ የነበረው በአማርኛ ነበር።የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በአማርኛ ተጻፈ።የአጼ ዮሐንስ ደብዳቤዎቻቸው በአማርኛ ይጻፉ ነበር።ጥቂቶችን ለመጥቀስ ያህል፦ .የደብተራ ዘነብ "መጽሐፈ ጨዋታ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ'ም" .ደብተራ ዘነብ የጻፉት የቴዎድሮስ ታሪክ፣ *.የኢዘንበርግ የዓለም ታሪክ እና የአማርኛ የጂኦግራፊ መጽሐፍ የዚህ ዘመን ማስታወሻዎች ናቸው። .የእንግሊዝ የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበረም በ1842 የአርባዕቱን ወንጌል የግዕዝና አማርኛ እትም አሳተመ። 12.የዳግማዊ አጼ ምኒሊክ አዋጆችን፣ደብዳቤዎቻቸውን እና የዘመኑን ፍርዶች በአማርኛ ነበሩ። የፕሮፊሰር አፈወርቅ ገብረእየሱስ የመጀመሪያው ልቦለድ “ጦቢያ” በ1900 ዓ.ም በሮም በአማርኛ ታትሟል።በ1908 ዓ.ም የዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ሲከፈት አማርኛ በስርዓተትምህርቱ ውስጥ ተካቶ እንደ አንድ የትምህርት አይነት መሰጠት ጀመረ።ይህ ተግባር በቀጣይነት በተከፈቱት ሀይማኖታዊም ሆነ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ቀጥሏል። በዚሁ ዘመን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው አእምሮ ጋዜጣ ተመሰረተ።በአማርኛም ታተመ። ለጋዜጣው አእምሮ ብለው ስም ያወጡለት ምኒልክ ናቸው። በየሳምንቱ ቅዳሜ ዕለት ይታተም ነበር። 13.ቪሮኔካ መላኩ እንዳለችው መይሳው ካሳ (አፄ ቴዎድሮስ) ለእንግሊዝ ማስጠንቀቂያ የሰጠው በአማርኛ ነው። አፄ ዮሀንስ አዋጅ ያስነገረው በአማርኛ ነው።አፄ ምኒልክ አለምን ያስደነቀ አመራር የሰጠው በአማርኛ ነው። አፄ ሀይለስላሴ ጀኔቫ ላይ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ንግግር ያደረጉት በአማርኛ ነው።መንግስቱ ሀይለማሪያም 17 አመታት አንቀጥቅጦ የገዛህ በአማርኛ ነው። መለስ ዜናዊ እድሜ ልኩን አገር የመራው በአማርኛ ነው።የታላቋ አሜሪካ መሪ ፕሬዚደንት ኦባማ በአፍሪካ ህብረት ንግግር ሲጀምር በአማርኛ << ሰላም ናችሁ?>> በማለት ነው የጀመረው። ዛሬ አማርኛ በ አሜሪካ የመንግስት ቋንቋ ነው።ከጀርመን ታዋቂ ከሆኑት ዩኒቨርስቲዎች አንዱ የሆነው ሀምቡርግ ዩንበርሲቲ የአማርኛ ት/ት ማስተማር ከተጀመረ መቶ ዓመት አስቆጥሯል።
52626
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AA%E1%88%BA%20%E1%88%B1%E1%8A%93%E1%8A%AD
ሪሺ ሱናክ
ሪሺ ሱናክ (/ /፤ ግንቦት 12 ቀን 1980 ተወለደ) ከ2020 እስከ 2022 የውጪ ቻንስለር ሆኖ ያገለገለ ብሪቲሽ ፖለቲከኛ ነው፣ ከዚህ ቀደም ከ2019 እስከ 2020 የግምጃ ቤት ዋና ፀሀፊ ሆኖ አገልግሏል። የኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ አባል። ከ2015 ጀምሮ ለሪችመንድ (ዮርክ) የፓርላማ አባል () ነው። በደቡብ ምስራቅ አፍሪካ በህንድ ዲያስፖራ ውስጥ ካደጉት ከፑንጃቢ ሂንዱ ወላጆች በሳውዝሃምፕተን የተወለደ ሱናክ በዊንቸስተር ኮሌጅ ተምሯል። በመቀጠል በሊንከን ኮሌጅ ኦክስፎርድ ፍልስፍናን፣ ፖለቲካን እና ኢኮኖሚክስን () አነበበ እና በኋላም በካሊፎርኒያ ከሚገኘው ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ የ ምሁር ሆነ። በስታንፎርድ ሲማር የወደፊት ሚስቱን አክሻታ ሙርቲን አገኘው፣ ኢንፎሲስን የመሰረተው የሕንድ ቢሊየነር ነጋዴ የ ሴት ልጅ። ሱናክ እና ሙርቲ በብሪታንያ 222ኛ ባለጸጎች ሲሆኑ እ.ኤ.አ. በ2022 በድምሩ 730 ሚሊዮን ፓውንድ ሀብታቸው። ከተመረቀ በኋላ ለጎልድማን ሳችስ እና በኋላም በሄጅ ፈንድ ኩባንያዎች የህፃናት ኢንቨስትመንት ፈንድ አስተዳደር እና ጭብጥ አጋሮች ውስጥ አጋር ሆኖ ሰርቷል። ሱናክ በ 2015 አጠቃላይ ምርጫ በሰሜን ዮርክሻየር ለሪችመንድ (ዮርክ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመረጠ። በቴሬዛ ሜይ ሁለተኛ መንግስት ለአካባቢ አስተዳደር የፓርላማ ምክትል ፀሀፊ በመሆን አገልግለዋል። ለሜይ ብሬክሲት የመውጣት ስምምነት ሶስት ጊዜ ድምጽ ሰጥቷል። ሜይ ከስልጣን ከወጣች በኋላ ሱናክ የኮንሰርቫቲቭ መሪ ለመሆን የቦሪስ ጆንሰን ዘመቻ ደጋፊ ነበር። ጆንሰን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ በኋላ ሱናክን የግምጃ ቤት ዋና ጸሐፊ አድርጎ ሾመው። ሱናክ በፌብሩዋሪ 2020 ከለቀቁ በኋላ ሳጂድ ጃቪድን የ ቻንስለር አድርገው ተክተዋል። እንደ ቻንስለር ሱናክ ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሰጠው የፋይናንስ ምላሽ እና በኢኮኖሚው ተፅእኖ፣ የኮሮና ቫይረስ የስራ ማቆያ እና ለእርዳታ መብላትን ጨምሮ። በፓርቲጌት ቅሌት መካከል፣ በብሪታንያ ታሪክ ውስጥ የመጀመርያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ቻንስለር በመሆን ቢሮ ውስጥ በነበሩበት ወቅት ህጉን በመጣስ ማዕቀብ የተጣለባቸው በመቆለፊያ ጊዜ የኮቪድ-19 ደንቦችን በመጣስ የቅጣት ማስታወቂያ ከተሰጣቸው በኋላ ነው። በመልቀቂያ ደብዳቤው ላይ በእራሱ እና በጆንሰን መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ ልዩነት በመጥቀስ በጁላይ 5 2022 ቻንስለርነቱን ለቋል። በጁላይ 8 2022፣ በኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ አመራር ምርጫ ጆንሰንን ለመተካት እጩነቱን አስታውቋል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 20፣ በኮንሰርቫቲቭ የፓርላማ አባላት መካከል በመጀመሪያ ድምጽ ሰጥቷል፣ እና አሁን በሊዝ ትረስ ላይ የፓርቲ አባላት በፖስታ ድምጽ በመወዳደር ላይ ነው፣ ውጤቱም በሴፕቴምበር 5 2022 ይገለጻል። የመጀመሪያ ህይወት እና ትምህርት ሱናክ በ12 ሜይ 1980 በሳውዝሃምፕተን ተወለደ የፑንጃቢ ዝርያ ካላቸው የሂንዱ ወላጆች ያሽቪር እና ኡሻ ሱናክ። ከሦስት ወንድሞችና እህቶች መካከል ትልቁ ነው። አባቱ ያሽቪር ተወልዶ ያደገው በኬንያ ቅኝ ግዛት እና ጥበቃ (በአሁኑ ኬንያ) ሲሆን እናቱ ኡሻ በታንጋኒካ (በኋላ የታንዛኒያ አካል የሆነችው) ተወለደች። አያቶቹ የተወለዱት በፑንጃብ ግዛት፣ ብሪቲሽ ህንድ ሲሆን ከምስራቅ አፍሪካ ከልጆቻቸው ጋር በ1960ዎቹ ወደ እንግሊዝ ተሰደዱ። ያሽቪር አጠቃላይ ሐኪም ነበር፣ እና ኡሻ በአካባቢው የሚገኝ ፋርማሲስት የሚመራ ፋርማሲስት ነበር። ሱናክ በስትሮድ ትምህርት ቤት፣ በሮምሴ፣ ሃምፕሻየር፣ እና ዊንቸስተር ኮሌጅ፣ የወንዶች ገለልተኛ አዳሪ ትምህርት ቤት፣ ዋና ልጅ እና የት/ቤቱ ወረቀት አርታኢ በሆነበት የመሰናዶ ትምህርት ቤት ገብቷል። በበጋው የዕረፍት ጊዜ በሳውዝአምፕተን ውስጥ የካሪ ቤት አገልጋይ ነበር። በሊንከን ኮሌጅ ኦክስፎርድ ፍልስፍና፣ ፖለቲካ እና ኢኮኖሚክስ () አንብቦ በ2001 በአንደኛ ደረጃ ተመርቋል። ገና ዩኒቨርሲቲ እያለ፣ በኮንሰርቫቲቭ ዘመቻ ዋና መሥሪያ ቤት ተለማምዶ ሠራ። እ.ኤ.አ. በ2001 ከወላጆቹ ጋር ለቢቢሲ ዘጋቢ ፊልም ሚድል ክፍልስ፡ ራይስ ኤንድ ስፕራውል ተጠይቀው ነበር፡ በዚህ ወቅትም እንዲህ ሲል ተናግሯል፡- “እኔ መኳንንት የሆኑ ጓደኞች አሉኝ፣ የከፍተኛ ክፍል ጓደኞች አሉኝ፣ የስራ መደብ የሆኑ ጓደኞች አሉኝ ደህና ፣ የሥራ ክፍል አይደለም ። እ.ኤ.አ. በ 2006 የፉልብራይት ምሁር ከነበረበት ከስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተቀበለ። የንግድ ሥራ ሱናክ ከ2001 እስከ 2004 ባለው ጊዜ ውስጥ ለኢንቨስትመንት ባንክ ጎልድማን ሳችስ ተንታኝ ሆኖ ሰርቷል። ከዚያም በሴፕቴምበር 2006 አጋር በመሆን ለሄጅ ፈንድ አስተዳደር ድርጅት ዘ ህጻናት ኢንቨስትመንት ፈንድ አስተዳደር ሰርቷል። በጥቅምት 2010 የጀመረው 700 ሚሊዮን ዶላር በአስተዳደሩ ስር የጀመረው የተባለው አዲስ የሄጅ ፈንድ ድርጅት። በአማቹ የህንድ ነጋዴ ባለቤትነት የተያዘው የካታማራን ቬንቸርስ የኢንቨስትመንት ድርጅት ዳይሬክተርም ነበሩ። የቀድሞ የፖለቲካ ሥራ የፓርላማ አባል ሱናክ በጥቅምት 2014 ዌንዲ ሞርተንን በማሸነፍ ለሪችመንድ (ዮርክ) የወግ አጥባቂ እጩ ሆኖ ተመርጧል። ወንበሩ ቀደም ሲል የፓርቲው መሪ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በነበሩት ዊልያም ሄግ የተያዙት ሲሆን በሚቀጥለው አጠቃላይ ምርጫ መወዳደርን መርጠዋል። መቀመጫው በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ካሉ በጣም አስተማማኝ የኮንሰርቫቲቭ መቀመጫዎች አንዱ ሲሆን በፓርቲው ከ 100 ዓመታት በላይ ተይዟል. በዚሁ አመት ሱናክ የጥቁር እና አናሳ ብሄረሰብ () የምርምር ክፍል የመሀል ቀኝ አስተሳሰብ ታንክ የፖሊሲ ልውውጥ ሃላፊ ነበር፣ ለዚህም በዩኬ ውስጥ ባሉ ማህበረሰቦች ላይ ሪፖርት አቅርቧል። እ.ኤ.አ. በ2015 በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ በ19,550 አብላጫ ድምፅ ለምርጫ ክልሉ የፓርላማ አባል ሆነው ተመርጠዋል። በ2015-2017 ፓርላማ ውስጥ የአካባቢ፣ ምግብ እና ገጠር ጉዳዮች ምርጫ ኮሚቴ አባል ነበር። በጁን 2016 የአውሮፓ ህብረት አባልነት ህዝበ ውሳኔ ላይ ሱናክ ብሬክሲትን (እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት ለቃ) ደገፈ። በዚያው ዓመት፣ ከ በኋላ ነፃ ወደቦችን ማቋቋምን የሚደግፍ የፖሊሲ ጥናት ማእከል (የ ቲንክ ታንክ) ሪፖርት ጻፈ፣ እና በሚቀጥለው ዓመት ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የችርቻሮ ቦንድ ገበያ መፍጠርን የሚደግፍ ዘገባ ጻፈ። . ሱናክ በ2017 አጠቃላይ ምርጫ እንደገና ተመርጧል፣ አብላጫ ድምጽ 23,108 ጨምሯል። እ.ኤ.አ. በጥር 2018 እና ጁላይ 2019 መካከል የፓርላማ አባል የመንግስት ፀሐፊ ሆነው አገልግለዋል ። ሱናክ በወቅቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይ የብሬክዚት መልቀቂያ ስምምነት በሶስቱም ጊዜያት ድምጽ ሰጥተዋል እና በማንኛውም የመልቀቂያ ስምምነት ላይ ሁለተኛ ህዝበ ውሳኔን ተቃወሙ። እ.ኤ.አ. በ 2019 የኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ አመራር ምርጫ ቦሪስ ጆንሰንን ደግፏል እና በሰኔ ወር በዘመቻው ወቅት ለጆንሰን ጥብቅና ለመቆም ከፓርላማ አባላት ሮበርት ጄንሪክ እና ኦሊቨር ዶውደን ጋር በታይምስ ጋዜጣ ላይ አንድ ጽሑፍ ጽፈዋል ። የግምጃ ቤት ዋና ጸሐፊ ሱናክ በቻንስለር ሳጂድ ጃቪድ ስር በማገልገል በጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጁላይ 24 ቀን 2019 የግምጃ ቤት ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ። በማግስቱ የፕራይቪ ካውንስል አባል ሆነ። ሱናክ በ2019 አጠቃላይ ምርጫ በ27,210 አብላጫ ድምፅ በድጋሚ ተመርጧል። በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ሱናክ በሁለቱም የቢቢሲ እና የአይቲቪ የሰባት መንገድ የምርጫ ክርክሮች ወግ አጥባቂዎችን ወክሏል። የውጭ ጉዳይ ቻንስለር ሱናክ የኤክቼከር ቻንስለር ሆኖ ከመሾሙ በፊት ባሉት ሳምንታት ውስጥ በፕሬስ ውስጥ ብዙ መግለጫዎች በሱናክ የሚመራ አዲስ የኢኮኖሚ ሚኒስቴር ሊቋቋም እንደሚችል ጠቁመዋል ፣ ይህም በካንስለር ሳጂድ ጃቪድ በግምጃ ቤት ውስጥ ያለውን ኃይል እና ፖለቲካዊ ተፅእኖ ለመቀነስ ። ሱናክ በዶሚኒክ ኩሚንግስ የተወደደ የጆንሰን ታማኝ ታማኝ እንደሆነ ይታሰብ እና በ2019 የምርጫ ክርክር ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩን በብቃት የወከለው እንደ “የወጣ ኮከብ” ሚኒስትር ይታይ ነበር። እ.ኤ.አ. በፌብሩዋሪ 2020 ጃቪድ ቻንስለር ሆኖ እንደሚቆይ እና ሱናክ የግምጃ ቤት ዋና ፀሃፊ ሆኖ እንደሚቆይ ዘ ጋርዲያን ዘግቧል ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋና አማካሪ ኩምንግስ ፣ “እንዲከታተሉት” ጃቪድ ሱናክ በየካቲት 13 2020 የካቢኔ ማሻሻያ አካል ሆኖ ወደ ቻንስለር ከፍ ብሏል፣ ከሱ በፊት የነበረው ጃቪድ በተመሳሳይ ቀን ከስልጣን መልቀቁን ተከትሎ። ጃቪድ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጆንሰን ጋር ባደረጉት ውይይት ከኤክስቼከር ቻንስለርነታቸው ተነስተዋል። በስብሰባው ወቅት ጆንሰን በኩምንግስ በተመረጡ ግለሰቦች ለመተካት ሁሉንም አማካሪዎቻቸውን በግምጃ ቤት ውስጥ እንዲያሰናብቱ ቅድመ ሁኔታ አቅርበው ነበር። ጃቪድ ሥራውን በመልቀቅ ለፕሬስ ማኅበር እንደተናገረው “ለራሱ የሚያከብር ሚኒስትር እነዚህን ውሎች አይቀበልም” ሲል ተናግሯል። አንዳንድ የፖለቲካ ተንታኞች የሱናክን ሹመት ግምጃ ቤቱ ከዳውኒንግ ስትሪት ነፃ መውጣቱን የሚያመላክት እንደሆነ አድርገው ይመለከቱት ነበር ፣ የፋይናንሺያል ታይምስ የፖለቲካ ተንታኝ ሮበርት ሽሪምሌይ ፣ “ጥሩ መንግስት ብዙውን ጊዜ በከፍተኛ ሚኒስትሮች እና በተለይም በቻንስለር - መቻል ላይ የተመሠረተ ነው ሲሉ ተከራክረዋል ። መጥፎ ሀሳቦችን መዋጋት". የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የሱናክ የመጀመሪያ በጀት የተካሄደው በ11 ማርች 2020 ነው። ይህ የ30 ቢሊዮን ፓውንድ ተጨማሪ ወጪ ማስታወቂያን ያካተተ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 12 ቢሊዮን ፓውንድ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖን ለመቀነስ ተመድቧል። ወረርሽኙ የፋይናንስ መዘዝን ሲያስገኝ አንዳንድ ሰራተኞች ለግምጃ ቤት የገቢ ድጋፍ እርምጃዎች ብቁ መሆን ባለመቻላቸው የቻንስለር ሱናክ እርምጃዎች ትችት ደርሰዋል። የሊበራል ዴሞክራቶች ተጠባባቂ መሪ ኤድ ዴቪ፣ ሰዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የፓርላማ አባላት ቻንስለርን ካነጋገሩ በኋላ “የሕልማቸው ሥራ ወደ ቅዠት እየተቀየረ” ኢፍትሐዊ በሆነ መንገድ “እንዲደርቁ” እየተደረጉ ነው ብለዋል። የቅጥር ጥናት ኢንስቲትዩት እንዳስታወቀው 100,000 ሰዎች አዲስ ሥራ በመጀመራቸው በጣም ዘግይተው በሥራ ማቆየት መርሃ ግብር ውስጥ ለመካተት ምንም ዓይነት የመንግሥት እርዳታ ለማግኘት ብቁ ሊሆኑ እንደማይችሉ የብሪቲሽ እንግዳ ተቀባይ ማህበር የግምጃ ቤት መረጣ ኮሚቴ ከ 350,000 እስከ በዘርፉ 500,000 ሠራተኞች ብቁ አልነበሩም። ሱናክ በወረርሽኙ ላይ ውሳኔዎችን ያሳለፈ የካቢኔ ሚኒስትሮች (እንዲሁም ጆንሰን ፣ ማት ሃንኮክ እና ሚካኤል ጎቭን ጨምሮ) ኮሚቴ አካል ነበር። ሱናክ ከጆንሰን ጋር በፓርቲ ላይ በመገኘታቸው ተቀጡ እንጂ መግለጫ አላቀረቡም ወይም ስራቸውን አልለቀቁም። የሥራ ማቆየት እቅድ እ.ኤ.አ. ማርች 17 ፣ ሱናክ 330 ቢሊዮን ፓውንድ ለንግድ ድርጅቶች የአደጋ ጊዜ ድጋፍ እና እንዲሁም ለሰራተኞች የችኮላ እቅድ አስታውቋል ። የብሪታንያ መንግስት እንዲህ አይነት የሰራተኞች ማቆያ ዘዴ ሲፈጥር ይህ የመጀመሪያው ነው። መርሃግብሩ በማርች 20 ቀን 2020 ለቀጣሪዎች 80% የሰራተኛ ደሞዝ እና የቅጥር ወጪዎችን በየወሩ ለመክፈል ድጎማ የሚሰጥ ሲሆን ይህም በአንድ ሰው በወር እስከ £2,500 ድረስ ይፋ ሆነ። ወጪው ለማስኬድ በወር 14 ቢሊዮን ፓውንድ እንደሚሆን ተገምቷል። የኮሮና ቫይረስ የስራ ማቆያ መርሃ ግብር መጀመሪያ ላይ ለሶስት ወራት ተካሂዶ ወደ ማርች 1 ተመለሰ። ለሶስት ሳምንታት የተራዘመውን የሀገሪቱን መቆለፊያ ተከትሎ እቅዱ በሱናክ እስከ ሰኔ 2020 መጨረሻ ድረስ ተራዝሟል። በግንቦት መጨረሻ ሱናክ እቅዱን እስከ ኦክቶበር 2020 መጨረሻ ድረስ አራዘመ። የስራ ማቆያ መርሃ ግብሩን ለማራዘም ውሳኔ ተደረገ። ከ1930ዎቹ ጀምሮ ያልታዩ የጅምላ ድጋፎችን፣ የኩባንያ ኪሳራዎችን እና የስራ አጥነት ደረጃዎችን ለማስወገድ ወይም ለማዘግየት። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 31 ቀን 2020 በእንግሊዝ ለሁለተኛ ጊዜ መቆለፉ ከታወጀ በኋላ እስከ ታህሳስ 2 ቀን 2020 ተጨማሪ ማራዘሚያ ተገለጸ፣ ይህ በኖቬምበር 5 2020 እስከ ማርች 31 ቀን 2021 ድረስ ረዘም ያለ ማራዘሚያ ተደረገ። እስከ ኤፕሪል 30 ቀን 2021 ተጨማሪ ማራዘሚያ በሱናክ ተገለጸ። በ17 ዲሴምበር 2020። እ.ኤ.አ. በ2021 የዩናይትድ ኪንግደም በጀት እ.ኤ.አ. በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ በእቅዱ ላይ የተደረጉ ለውጦችን ተከትሎ የሰሜን አየርላንድ የችርቻሮ ኮንሶርቲየም ዳይሬክተር እንደገለፁት ንግዶች በማይገበያዩበት ጊዜ ደመወዝ እንዲከፍሉ መጠየቁ ተጨማሪ ጫና ነው ፣የአነስተኛ ንግዶች ፌዴሬሽን ቻንስለር ማስታወቁ ተገርሟል ። ሲጨርስ የመርሃግብሩ መለጠፊያ የሰሜን አየርላንድ ኢኮኖሚ ሚኒስትር ዳያን ዶድስ እንደተናገሩት በእቅዱ ላይ የተደረጉ ለውጦች ለአንዳንድ ሴክተሮች በተለይም በእንግዶች እና በችርቻሮ ዘርፍ መቼ እንደሚከፈቱ እርግጠኛ ካልሆኑት በጣም ከባድ ሊሆን ይችላል ፣ የፋይናንስ ሚኒስትሩ ኮኖር መርፊ በበኩላቸው በኢኮኖሚው ማገገሚያ ላይ በጣም ቀደም ብሎ ነው ብለዋል ። በነሀሴ 15 80,433 ድርጅቶች በእቅዱ መሰረት የይገባኛል ጥያቄ የቀረበባቸውን £215,756,121 መልሰዋል። ሌሎች ኩባንያዎች ማንኛውንም የትርፍ ክፍያ ለማካካስ በሚቀጥለው ክፍያ አነስተኛ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ ጠይቀዋል። የኤች.ኤም.ኤም ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣኖች £3.5 ቢሊዮን በስህተት ወይም ለአጭበርባሪዎች የተከፈለ ሊሆን እንደሚችል ያምኑ ነበር። በእቅዶቹ ላይ ማጭበርበር ሰኔ 2020፣ የማጭበርበር አማካሪ ፓነል የበጎ አድራጎት ድርጅት ሊቀመንበር ዴቪድ ክላርክ እና ከፍተኛ የነጮች አንገት የወንጀል ባለሙያዎች ቡድን በመንግስት ግብር ከፋይ ላይ የማጭበርበር አደጋን ለማስጠንቀቅ ለሱናክ፣ ለብሔራዊ ኦዲት ቢሮ እና ለሌሎችም ደብዳቤ ጻፉ። የሚደገፉ የማነቃቂያ እቅዶች. የመረጃ ማዛመጃ ማጭበርበርን ለመከላከል፣ለመከላከል እና ለመለየት የሚቀበሉ ኩባንያዎች ስም እንዲታተም ጠይቀዋል። በሴፕቴምበር 2020 የመንግስት ሚኒስትሮች ስለ ቢቢኤልኤስ እና የወደፊት ፈንድ ያሳሰባቸው የመንግስት ብሪቲሽ ቢዝነስ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኪት ሞርጋን በፋይናንስ ድጋፍ እቅዶች ላይ የማጭበርበር አደጋ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ወጣ። በዲሴምበር 2020፣ ባንኮች እና ብሔራዊ የወንጀል ኤጀንሲ የን በማጭበርበር አላግባብ መጠቀም እንዳሳሰባቸው ተዘግቧል። እ.ኤ.አ. በጥር 2021፣ እንደዘገበው ለተመሳሳይ የለንደን የፋይናንስ ተቋም ይሰሩ የነበሩ ሶስት የከተማ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉት በተጭበረበረ በድምሩ 6 ሚሊዮን ፓውንድ ነው። ኤንሲኤ ሰዎቹ ማጭበርበርን ለመፈጸም ያላቸውን "ልዩ እውቀት" ተጠቅመው ተጠርጥረው ነበር ብሏል። ይህ የዉስጥ አዋቂ ማጭበርበር በጁን 2020 ለሱናክ በተላከው ደብዳቤ ላይ የተገለጸ አደጋ ነበር። እ.ኤ.አ. በ2022 የመረጃ ነፃነት ጥያቄ ለብሪቲሽ ቢዝነስ ባንክ፣ የመንግስት አካል የብድር መመለሻ ዘዴን የሚያስተዳድረው አካል፣ አንድ አምስተኛ ማለት ይቻላል፣ ወይም እ.ኤ.አ. ሰኔ 27 ቀን 2022 193,000 ቢዝነሶች የመክፈያ ውሎቻቸውን ማሟላት አልቻሉም። የዩኬ መንግስት £4.9 ቢሊዮን የተመለሱ ብድሮች በማጭበርበር ሊጠፉ እንደሚችሉ ገምቷል። ለእርዳታ ምግብ ይበሉ በሀምሌ ወር ተጨማሪ የ30 ቢሊዮን ፓውንድ ወጪን ይፋ አድርጓል ይህም የቴምብር ቀረጥ በዓል፣ ለእንግዶች ተጨማሪ እሴት ታክስ (ተጨማሪ እሴት ታክስ) የመስተንግዶ ዘርፍ ቅነሳ፣ ከመብላት መውጣት እና ከስራ ማቆያ ጉርሻ ጋር የተያያዘ እቅድ አውጥቷል። ለቀጣሪዎች. ኢት ኦው ቶ ርዳታ ኦውት በመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ውስጥ ለመደገፍ እና የስራ እድል ለመፍጠር ተገለጸ። መንግስት በተሳታፊ ካፌዎች፣ መጠጥ ቤቶች እና ሬስቶራንቶች የምግብ እና የለስላሳ መጠጦችን በ50% በነፍስ ወከፍ እስከ £10 ድጎማ አድርጓል። ቅናሹ ከሰኞ እስከ እሮብ በየሳምንቱ ከኦገስት 3 እስከ 31 ይገኛል። በአጠቃላይ እቅዱ 849 ሚሊዮን ፓውንድ ለምግብ ድጎማ አድርጓል። አንዳንዶች ዕቅዱ የእንግዳ ተቀባይነት ኢንዱስትሪውን በማሳደግ ረገድ ስኬታማ እንደሆነ አድርገው ይመለከቱታል፣ ሌሎች ግን አይስማሙም። ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ አንፃር፣ በዋርዊክ ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናት እንዳመለከተው እቅዱ በኮቪድ-19 ኢንፌክሽኖች ከ8 በመቶ እስከ 17 በመቶ ከፍ እንዲል አስተዋጽኦ አድርጓል። በሴፕቴምበር 2020 በ የሕዝብ አስተያየት፣ ሱናክ በኤፕሪል 1978 ከሠራተኛ ዴኒስ ሄሌይ ጀምሮ ከማንኛውም የብሪታኒያ ቻንስለር ከፍተኛውን እርካታ አግኝቷል። በሴፕቴምበር 26 ፣ ሱናክ እንደሚያስከተለው አስከፊ ኢኮኖሚያዊ መዘዞች እና ለዚያም ሊደርስበት ባለው ሀላፊነት የተነሳ የስራ መልቀቂያ ማስፈራሪያውን በመቃወም ለሁለተኛ ጊዜ መዘጋቱን ተቃውሟል ። የማርች 2021 በጀት እ.ኤ.አ. በማርች 2021 ባወጣው በጀት እ.ኤ.አ. በ2020/2021 የበጀት ዓመት ጉድለቱ ወደ 355 ቢሊዮን ፓውንድ ከፍ ማለቱን አስታውቋል፣ ይህም በሰላም ጊዜ ከፍተኛው ነው። በጀቱ የኮርፖሬሽኑ የታክስ መጠን በ2023 ከ19 በመቶ ወደ 25 በመቶ መጨመር፣ ከቀረጥ ነፃ በሆነው የግል አበል ላይ ለአምስት ዓመታት መቆየቱ እና ከፍተኛ የገቢ ግብር ገደብ እና የፉርሎፍ እቅዱን እስከ መጨረሻው ማራዘምን ያጠቃልላል። የመስከረም ወር. ሱናክ በ1974 ከሄሌይ ጀምሮ የኮርፖሬሽኑን የግብር ተመን ያሳደገ የመጀመሪያው ቻንስለር ነበር። ቋሚ የቅጣት ማስታወቂያ በኤፕሪል 12 2022 ሱናክ በመቆለፊያ ጊዜ የኮቪድ-19 ደንቦችን በመጣስ የተወሰነ የቅጣት ማስታወቂያ ተሰጥቶ ነበር። ሌሎች በርከት ያሉ ደግሞ ጆንሰንን ጨምሮ ቋሚ የቅጣት ማሳሰቢያዎችን ተቀብለዋል። ሱናክ በብሪታንያ ታሪክ ውስጥ በስልጣን ላይ እያሉ ህጉን ጥሰው የተገኙ የመጀመሪያው ቻንስለር ሆነዋል። የሚኒስትሮች ፍላጎቶች ምዝገባ እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2020 ሱናክ የሚስቱን እና የቤተሰቡን የገንዘብ ፍላጎት በሚኒስትሮች መዝገብ ላይ ከፍተኛ መጠን እንዳላሳወቀ ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፣ ይህም በህንድ ኩባንያ ኢንፎሲስ ውስጥ የተካተተውን 1.7 ቢሊዮን ፓውንድ የአክሲዮን ድርሻን ጨምሮ። ሱናክ ከኃላፊነቱ ጋር "ተዛማጅ" የሆኑ ፍላጎቶችን እና "ግጭት ይፈጥራል ተብሎ የሚታሰበውን" ፍላጎቶች ለማወጅ በሚኒስቴር ህጉ መሰረት ይጠየቃል. የሚኒስትሮች ጥቅም ገለልተኛ አማካሪ ሱናክ ምንም አይነት ህግጋትን አልጣሰም ብሎ ደመደመ። ቡድን 7 የታክስ ማሻሻያ በሰኔ 2021 በለንደን ላንካስተር ሃውስ በሱናክ በተዘጋጀው የጂ7 ስብሰባ የታክስ ማሻሻያ ስምምነት ተፈረመ ይህም በመርህ ደረጃ በአለም አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ ግብር በመልቲናሽናልስ እና በመስመር ላይ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ላይ ለመመስረት ይፈልጋል። በጥቅምት 2021፣ የታክስ ማሻሻያ ዕቅድን ለመቀላቀል ስምምነት ተፈራርሟል የታቀደ አረንጓዴ ቀረጥ እንደ ቻንስለር ሱናክ በግላቸው የአረንጓዴ ቀረጥ ለመጣል የፔትሮል እና የናፍታ ዋጋ እንዲጨምር ለማድረግ በ2050 የግሪንሀውስ ጋዝ ልቀትን ወደ ዜሮ ለመቀነስ እቅዱን ለመክፈል ይረዳ ነበር። በ , የመንገድ ትራንስፖርት ብክለትን, እንዲሁም የማጓጓዣ, የህንጻ ማሞቂያ እና የናፍታ ባቡሮች, በአንድ ላይ ከ 40% በላይ የዩኬ የካርቦን ልቀትን ለመጨመር ፈለገ. ሃሳቡ በመጨረሻ በቦሪስ ጆንሰን ውድቅ ተደረገ, እሱም ለተጠቃሚዎች ወጪ መጨመር እንደማይፈልግ ለባለስልጣናቱ መመሪያ ሰጥቷል የኑሮ ውድነት በጥቅምት 2021 ሱናክ ሶስተኛውን የበጀት መግለጫ ሰጥቷል። ከሳይንስ እና ከትምህርት ጋር በተያያዙት ከፍተኛ ወጪ ተስፋዎችን አካትቷል። ሱናክ የፀደይ መግለጫውን እ.ኤ.አ. ማርች 23 ቀን 2022 ሰጥቷል። ከ -19 ወረርሽኝ ማገገም በሩሲያ ዩክሬን ወረራ ተስተጓጉሏል ብሏል። የነዳጅ ቀረጥ ቆርጧል፣ በሃይል ቆጣቢ መሳሪያዎች ላይ ተ.እ.ታን በማንሳት (እንደ ሶላር ፓነሎች እና ኢንሱሌሽን ያሉ) እና ለአነስተኛ ቢዝነሶች የሚሰጠውን የብሔራዊ ኢንሹራንስ ክፍያ ቀንሷል እና በሚያዝያ ወር የታቀደውን የብሔራዊ ኢንሹራንስ ጭማሪ ሲቀጥል ቀዳሚውን ደረጃ ከመሠረታዊው ጋር ለማጣጣም ቃል ገብቷል ። ከጁላይ ጀምሮ የግል የገቢ አበል። በ2024 የገቢ ታክስን ለመቀነስ ቃል ገብቷል።የበጀት ሃላፊነት ጽህፈት ቤት ከ1940ዎቹ ጀምሮ የግብር ጫናው ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደሚደርስ ተናግሯል። ሱናክ ለችግር የተጋለጡ ሰዎች የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለመርዳት የተወሰነ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። እ.ኤ.አ. በኤፕሪል 2022 የሌበር መሪ ኬይር ስታርመር ሱናክ በኑሮ ውድነት ምክንያት ከተራ ሰዎች ትግል ጋር ግንኙነት እንደሌለው ተናግረዋል ። ክሪፕቶ ምንዛሬዎች እና ኤንኤፍቲዎች እንደ ቻንስለር ሱናክ ከእንግሊዝ ባንክ የቴክኖሎጂው የፋይናንሺያል መረጋጋት ቢፈራም ለእለት ተእለት ክፍያ የሚውልበትን አዲስ ህግ በመግፋት ላይ ነበር። እ.ኤ.አ. በኤፕሪል 2022 ሱናክ በዩናይትድ ኪንግደም የሚደገፈው የማይበገር ማስመሰያ (ኤንኤፍቲ) እንዲፈጥር ለሮያል ሚንት አዘዘው በበጋ 2022 የሚወጣ። የባለቤቱ እና የግሪን ካርዱ መኖሪያ ያልሆነ ሁኔታ የሱናክ ሚስት አክሻታ ሙርቲ መኖሪያ ያልሆነ ደረጃ አላት ይህም ማለት በዩኬ ውስጥ ስትኖር በውጪ የምታገኘውን ገቢ ግብር መክፈል የለባትም። ደረጃውን ለማስጠበቅ ወደ 30,000 ፓውንድ ትከፍላለች፣ ይህም በዩኬ ውስጥ በግምት 20 ሚሊዮን ፓውንድ የሚገመት ግብር ከመክፈል እንድትቆጠብ ያስችላታል። የሚዲያ ውዝግብ ተከትሎ፣ በኤፕሪል 8፣ በአለም አቀፍ ገቢዎ ላይ የዩኬን ግብር እንደምትከፍል አስታውቃለች፣ በመግለጫው ላይ ጉዳዩ "ለባለቤቴ ትኩረት የሚስብ እንዲሆን" እንደማትፈልግ ተናግራለች። በኤፕሪል 10 ላይ የእርሷን የግብር ሁኔታ ዝርዝር ማን እንደ ሾለከ ለማወቅ የኋይትሆል ጥያቄ መጀመሩ ተገለጸ። እ.ኤ.አ. ኤፕሪል 11 ቀን 2022 ዘ ጋርዲያን “ኬይር ስታርመር ቤተሰቦቹ የራሳቸውን የግብር እዳ እየቀነሱ እያለ ለተራ ብሪታንያውያን ቀረጥ እየጣለ ነው በሚል ምክንያት ሪሺ ሱናክን 'ግብዝነት' በማለት ከሰሰው። በዚህ ጊዜ አካባቢ ሪፖርት ማድረግ ሱናክ እ.ኤ.አ. በ2000ዎቹ ያገኘውን የአሜሪካ ቋሚ ነዋሪ ካርድ እስከ 2021 ድረስ መያዙን እንደቀጠለ፣ ቻንስለር ከነበረ በኋላ ለ18 ወራት ጨምሮ፣ ይህም የአሜሪካን የግብር ተመላሽ ማስመዝገብ እንደሚያስፈልግ አጋልጧል። በሁለቱም የሚስቱ የግብር ሁኔታ እና የመኖሪያ ሁኔታው ​​ላይ በተደረገው ምርመራ ሱናክ የሚኒስትሮችን ህግ እንዳልጣሰ አረጋግጧል የስራ መልቀቂያ እ.ኤ.አ. ጁላይ 5 2022 ሱናክ በ ላይ በቀረበው የፆታዊ ትንኮሳ ውንጀላ ዙሪያ ሳጂድ ጃቪድ ከጤና ፀሐፊነት ከለቀቁ በኋላ ከቻንስለርነት ስራቸውን ለቀቁ። በሱናክ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤው ላይ “ህዝቡ መንግስትን በአግባቡ፣ በብቃትና በቁም ነገር እንዲመራ በትክክል ይጠብቃል። ይህ የመጨረሻው የሚኒስትር ስራ ሊሆን እንደሚችል እገነዘባለሁ፣ ነገር ግን እነዚህ መመዘኛዎች መታገል ተገቢ ናቸው ብዬ አምናለሁ እናም ለዚህ ነው ስራዬን የምለቅቀው። በሚቀጥለው ሳምንት ስለ ኢኮኖሚው የጋራ ንግግራችን ለመዘጋጀት አቀራረባችን በመሠረቱ በጣም የተለያየ እንደሆነ ግልጽ ሆኖልኛል። ከተጨማሪ የስራ መልቀቂያ በኋላ፣ ጆንሰን በጁላይ 7 ከኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ መሪነት ተነሳ። የአመራር ጨረታ እ.ኤ.አ. ጁላይ 8 ቀን 2022 ሱናክ ጆንሰንን ለመተካት በኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ አመራር ምርጫ እንደ እጩ እንደሚቆም አስታውቋል። ጆንሰንን ይደግፉ የነበሩ ወግ አጥባቂ ፖለቲከኞች ሱናክን “ጠቅላይ ሚኒስትሩን በማውረድ ግንባር ቀደም” ሲሉ ተችተውታል፣ ጃኮብ ሪስ-ሞግ ደግሞ “ከፍተኛ የታክስ ቻንስለር” ብለውታል። ጎራ ለመጀመሪያ ጊዜ በ የተመዘገበው በታህሳስ 23 2021 ሲሆን በጁላይ 6 2022 የተመዘገበ ሱናክ ቻንስለርነቱን ከለቀቀ ከሁለት ቀናት በኋላ ነው። የቀድሞው ጎራ ወደ ሁለተኛው እንደ ማዞሪያ ሆኖ ይሰራል የህዝብ ምስል እ.ኤ.አ. በ 2020 መጀመሪያ ላይ ፣የኤክስቼኩር ቻንስለር ሆነው ከተሾሙ በኋላ ፣ ሱናክ በአንፃራዊ ጨለማ ውስጥ በሕዝብ ንግግር ላይ ደረሰ። በኮቪድ-19 ወረርሽኝ የመጀመሪያ ደረጃዎች እሱ በብሪቲሽ ፖለቲካ መስፈርቶች በጣም ታዋቂ ነበር ፣ በአንድ ተንታኝ “ከቶኒ ብሌየር የጅምላ ዘመን ጀምሮ ከማንኛውም ፖለቲከኛ የተሻሉ ደረጃዎች” እንዳለው ሲገለጽ። የተለያዩ ምርጫዎች እንደሚያሳዩት ሱናክ በ2020 በኮንሰርቫቲቭ ደጋፊዎች እና በሌሎች በርካታ ብሪታንያውያን ዘንድ ተወዳጅ ሆኖ ቆይቷል።በዚህ ጊዜ ውስጥ የኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ ጠቅላይ ሚኒስትር እና መሪ ለመሆን ተመራጭ ሆኖ በሰፊው ይታይ ነበር። ሱናክ በማህበራዊ ድህረ ገጾች እና በመጽሔቶች ላይ የጾታ ስሜትን የሚስብ ሆኖ በመሳለቅ እና በመሳቅ በመከተል የአምልኮታዊ ሚዲያ የሆነ ነገር ፈጠረ። በ2021 ለሱናክ ያለው ህዝባዊ አመለካከት በሰፊው አዎንታዊ ሆኖ ቆይቷል፣ ምንም እንኳን ታዋቂነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ሄደ። እ.ኤ.አ. በ2022 መጀመሪያ ላይ፣ የኑሮ ውድነቱ እያደገ የህዝቡ ትኩረት እየሆነ በመምጣቱ የሱናክ ምላሽ እንደ ቻንስለር ኦፍ ኤክስቼከር፣ በቂ እንዳልሆነ ተገንዝቦ አንዳንድ ዝቅተኛ የማጽደቅ ደረጃ አሰጣጡን አግኝቷል። የሱናክ ቤተሰብ የፋይናንስ ጉዳዮች ሲፈተሹ ይህ ውድቀት ቀጠለ የግል ሕይወት ሱናክ በነሀሴ 2009 የህንዱ ቢሊየነር ኤን አር ናራያና ሙርቲ ልጅ የሆነችውን አክሻታ ሙርቲን አገባ። በብሪታንያ ካሉት ሀብታም ሴቶች አንዷ አድርጓታል። እ.ኤ.አ. በ2022 ሩሲያ በዩክሬን ላይ ያደረገችውን ወረራ ተከትሎ በሱናክ እና በቤተሰቡ ላይ ትችት አስከትሎ የነበረ ቢሆንም፣ በሚያዝያ ወር ላይ ግን የሩሲያ ቢሮውን እንደሚዘጋ አስታውቋል። በሁለቱ የጄሚ ኦሊቨር ሬስቶራንት ንግዶች፣ ዌንዲ በህንድ፣ ኮሮ ኪድስ እና ዲግሜ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች ላይ አክሲዮኖች አሉት። ሱናክ እና ሙርቲ በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ ተገናኙ; ሁለት ሴት ልጆች አሏቸው. የአባቷ የኢንቨስትመንት ኩባንያ ካታማራን ቬንቸርስ ዳይሬክተር ናቸው። የሚኖሩት በኪርቢ ሲግስተን ማኖር በሰሜን ዮርክሻየር በኖርዝለርተን አቅራቢያ በሚገኘው በኪርቢ ሲግስተን መንደር ነው። እንዲሁም በማዕከላዊ ለንደን ውስጥ በኬንሲንግተን ውስጥ የሜውስ ቤት፣ በሎንዶን ኦልድ ብሮምፕተን መንገድ ላይ ያለ አፓርታማ እና በሳንታ ሞኒካ ፣ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ የቤት ውስጥ አፓርታማ አላቸው። ሱናክ የሂንዱ እምነት ተከታይ ነው፣ እና በብሃጋቫድ ጊታ በሚገኘው የኮመንስ ቤት የፓርላማ አባል በመሆን ቃለ መሃላ ፈጸመ። ቲቶቶለር ነው። እሱ ቀደም ሲል የምስራቅ ለንደን ሳይንስ ትምህርት ቤት ገዥ ነበር። ሱናክ ኖቫ የሚባል ላብራዶር አለው። የሱናክ ወንድም ሳንጃይ የሥነ ልቦና ባለሙያ ነው። እህቱ ራኪ የተባበሩት መንግስታት አለም አቀፍ የትምህርት ፈንድ የትምህርት ፕላን ስትራቴጂ እና እቅድ ዋና መሪ ነች። ሱናክ ከትምህርት ዘመናቸው ጀምሮ ከሚያውቃቸው የ የፖለቲካ አርታኢ ጄምስ ፎርሲት ጋር የቅርብ ጓደኛሞች ናቸው። ሱናክ ከጋዜጠኛ አሌግራ ስትራትተን ጋር በፎርሲት ሰርግ ላይ ምርጥ ሰው ነበር እና አንዳቸው ለሌላው ልጆች አማልክት ናቸው። እ.ኤ.አ. በኤፕሪል 2022 ሱናክ እና ባለቤቱ ከ11 ዳውኒንግ ስትሪት ወደ አዲስ የታደሰ የቅንጦት የምዕራብ ለንደን ቤት እንደሄዱ ተዘግቧል። በእሁድ ታይምስ የሪች ሊስት 2022 የእንግሊዝ ባለጸጎች ደረጃ ሱናክ እና ሙርቲ 222ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።በአጠቃላይ ሀብታቸው 730 ሚሊየን ፓውንድ ይገመታል።
18891
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%89%A4%E1%88%8D
ቶቤል
ቶቤል፣ ዕብራይስጥ፦ /ቱባል/፣ በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና የኖኅ ልጅ-ልጅ ነበረ። ከዚህ በላይ በትንቢተ ሕዝቅኤል 38፡2-3፣ 39፡1 ቶቤል ይጠቀሳል። የተለያዩ ልማዶች ስለ ቶቤል መታወቂያ በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የአይሁድ ሊቅ ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦ «ቶቤል የቶቤላውያን (ጦቤሌስ) አባት ሆነ፤ አሁንም ኢቤራውያን (ኢቤሬስ) ይባላሉ።» ይህ በአናቶሊያና በኋላ በካውካሶስ ተራሮች የተገኘ ሕዝብ ነበር። የካውካሶስ ኢቤራውያን ሕዝብ ከዛሬው ጂዮርጂያ ወላጆች መካከል ነበሩ። የክርስትና ጳጳሳት አውስታጥዮስ ዘአንጥዮኪያ (330 ዓ.ም. ግድም) እና ቴዎዶሬቶስ (450 ዓ.ም. ግድም) ደግሞ ይህንን ታሪክ ተቀበሉ። ዳሩ ግን ጀሮም (400 ዓ.ም. ግድም)፣ ኢሲዶር (635 ዓ.ም. ግድም) እና ነኒዩስ (830 ዓ.ም. ግድም) እንዳሉት፣ የቶቤል ተወላጆች ኢቤራውያን ብቻ ከመሆናቸው በላይ፣ ጣልያውያን (የጥንት ጣልያን ኗሪዎች) እና እስፓንያውያን ከቶቤል ተወለዱ። (የድሮ እስፓንያ ሰዎች ደግሞ «ኢቤራውያን» ተባሉ።) ቅዱስ አቡሊድስ ሌላ ልማድ ዘገበ፤ የቶቤል ዘሮች «ሄታሊ» (ወይም በአንዳንድ ቅጂ ተሰላውያን) እንደ ሆኑ ጻፉ። የሱርስጥ ጽሑፍ መጽሐፈ ንብ (1214 ዓ.ም. ግድም) ቶቤል የቢታንያ ሰዎች አባት እንደ ነበር ይላል። የኬጥያውያን መንግሥት ከወደቀ በኋላ (1190 ዓክልበ. ግድም) በአናቶሊያ ታባል የተባለ መንግሥት ተገኘ፤ ከቶቤል ልጆች እንደ ወጣ የሚያምኑ አሉ። እንዲሁም ጎረቤቶቻቸው ሙሽካውያን ከሞሳሕ እንደ ወጡ ይታመናል። ከዚህም ዘመን በኋላ ግሪኮች ቲባሬኒ የሚባል ሕዝብ በአናቶሊያ ያውቁ ነበር። ልማዶች ስለ ቶቤል መንግሥት በእስፓንያና በፖርቱጋል ዙሪያ በአንድ ካታሎኒያ (ምሥራቅ እስፓንያ) ተውፊት ዘንድ፣ የያፌት ልጅ ቶቤል ከኢዮጴ (አሁን ተል አቪቭ) ከቤተሠቡ ጋር በመርከብ ወደ እስፓንያ ፍራንኮሊ ወንዝ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት በኋላ 12 ዓመት ደረሰ፤ በዚያም ስለ ልጁ «ታራሆ» ስም ከተማ መሠረተ (የአሁን ታራጎና)። ከዚያ ወደ ኤብሮ ወንዝ ወጣ፤ ይህም የሁለተኛው ልጅ «ኢቤር» ስም አለው፣ አምፖስታን እዚያ ሠራ። የሦስተኛው ልጁ ስም «ሰምፕቶፋይል» ይባላል። ኖህ (ወይም የኖህ 4ኛው ልጅ ያኑስ) ከመቶ አመት በኋላ እዚህ እንደ ጎበኛቸው ይጨምራል። በዚህ ተውፊት፣ ቶቤል ለ155 አመት በእስፓንያ ነገሠ፣ ወደ ማውሬታኒያም (አሁን ሞሮኮ) ለመስፋፋት ሲል ሞተና ልጁ ኢቤር ተከተለው። ከዚህ በላይ ራቬና በጣልያ፣ ሴቱባል በፖርቱጋል፣ ቶሌዶ እና ብዙ ሌሎች ከተሞች በእስፓንያ ሁላቸው በቶቤል ያፌት እንደ ተመሠረቱ የሚሉ ልማዶች አሉ። በተጨማሪ፣ የቶቤል ሚስት ስም «ኖያ» እንደ ነበር፣ በሳን ቪንሴንቴ ርእሰ ምድር ፖርቱጋል እንደ ተቀበረ፣ ወይም በመሞቱ 65፣000 ተወላጆች እንደ ነበሩት የሚሉ ልማዶች አሉ። ንጉስ ቶቤል ሕግጋቱን በከላውዴዎን ቋንቋ አወጣ፤ የ1ዱ አመት ልክ በ365 ቀኖች እና 6 ሰዓቶች አደረገው፤ የቤትንም አሠራር፣ እህልንም ወደ ዳቦ መጋገር፣ ወዘተርፈ ኑሮ ዘዴ ለሕዝቡ እንዳስተማረ ይባላል። የነዚህ ትውፊቶች ምንጭ አኒዮ ዳ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ያሳተመው ሀሣዊ ቤሮሦስ የተባለው ሰነድ ይመስላል፤ ይህ ጽሑፍ ግን ባብዛናው እንደ እውነተኛ ታሪክ አይቆጠረም። ነገር ግን ከዚያ በፊት በአራጎን መምህር-ንጉስ 4 ፔድሮ (1360 ዓ.ም. ግድም) መሠረት ቶቤል መጀመርያ በእስፓንያ የሰፈረ ሰው ነበር፣ ጀሮምና ኢሲዶርም እንደ ጻፉ እቤራውያን ከርሱ ተወለዱ፣ በቀድሞ «ሴቱባሌስ» ተብለው በኤብሮ ወንዝ ሠፈሩ፣ በኋላም ስለዚያ ወንዝ ስማቸውን ወደ «ኢቤራውያን» ቀየሩ። እንዲሁም በ1270 ዓ.ም. ግድም የጻፉት የካስቲል መምህር-ንጉሥ 10 አልፎንሶ ተመሳሳይ አፈ ታሪክ አቀረቡ፤ በርሳቸው ጽሁፍ ግን ቶቤል በፒሬኔስ ተራሮች ውስጥ በአስፓ ተራራ ሠፈረ፤ «ሴቱባሌስ» የሚል ስም መጀመርያ ክፍል ከ«ሴቱስ» መጥቶ ትርጉሙ ነገድ ማለት መሆኑን ጨመሩ። በሳቸው ዘንድ ስማቸው በኋላ «ሴልቲቤራውያን» (ቄልቲቤራውያን) ሆነ። ከዚህም በፊት በ740 ዓ.ም. ያህል የጻፈው ታሪክ ጸሐፊ አቡልቃሲም ታሪፍ አበንታሪክ እንዳለው፣ የያፌት ልጅ ቶቤል (ወይም «ሴም ቶፋይል») እስፓንያን በ3 ልጆቹ መካከል አካፈለው፤ በኲሩ ታራሆ ወደ ስሜን-ምሥራቅ ያለውን ክፍል (ታራሆን፣ በኋላ አራጎን) ተቀበለው። ሁለተኛው ልጅ፣ ዳግማዊ ሴም ቶፋይል፣ በምዕራብ በውቅያኖስ አጠገብ ያለውን ክፍል (ሴቱባል) ወረሰ፤ ታናሹም ኢቤር በምሥራቅ በሜድትራኔአን አጠገብ ያለውን ክፍል (ኢቤሪያ) ተቀበለ። ከዚያ ቶቤል ለራሱ «ሞራር» የተባለ ከተማ ሠራ፣ ይህም አሁን ሜሪዳ፣ እስፓንያ ነው። አበንታሪክ ይህን ዝርዝር ከከተማው ዋና መግቢያ በር በላይ ከተገኘው ድንጊያ ተቀርጾ እንዳነበበው ወደ አረብኛም እንዳስተረጎመው ይለናል። በስሜን እስፓንያ በሚገኘው ባስክ ብሔር በኩል ደግሞ የባስክ ሊቅ ፖዛ (15ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) የጻፈው ቶቤል የባስኮች (የኢቤራውያንም) አባት እንደ ነበር ነው። የፈረንሳይ ባስክ ጸሐፊ ኦጉስተን ቻሆ (19ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) «የአይቶር ተውፊት» አሳተመ፤ የባስኮች አባት አይቶር ከቶቤል ዘር እንደ ነበር ይላል። የእስፓንያ አፈታሪካዊ ነገሥታት የአይሁድ ረቢዎች ልማዶች ስለ ቶቤል በጣልያን በአይሁድ ረቢዎች ምንጮች የቶቤል ልጆች ስሞች ይለያያሉ። በሀሣዊ ፊሎ (62 ዓ.ም. ግድም) ልጆቹ «ፓናቶባ» እና «ኤቴባ» ሲሆኑ፣ «ፔዔድ» የሚባል አገር ለርስታቸው ተሰጡ። በመካከለኛ ዘመን የታየው የይራሕሜል ዜና መዋዕል ልጆቹን «ፋንቶንያ» እና «አቲፓ» አገራቸውም «ፓሃጥ» ይላቸዋል። በሌላ ሥፍራ ይህ መጽሐፍ ከጀሮም የመጣ መረጃ አለው፤ የቶቤል ልጆች በኢቤርያና እስፓንያ ሠፈሩ ይላል። በሌላ ሥፍራ እንደገና ከዮሲፖን (950 ዓ.ም. ግድም) የወረደ ትውፊት አል። በዚህ ትውፊት የቶቤል ልጆች በቶስካና (የጣልያን ክፍል) ሠፈሩ፤ «ሳቢኖ» የተባለ ከተማ ሠሩ። የኪቲም (ያዋን) ልጆች ግን በዚህ አጠገብ በካምፓንያ ክፍላገር ከተማቸውን «ፖሶማንጋ» ሠሩ። ቲቤር ወንዝ በመካከላቸው ጠረፋቸው ሆነ። ኪቲሞች ግን የሳቢኖ ሴቶች በግድ ከያዙ በኋላ ወደ ጦርነት ሔዱ። ኪቲሞች ለቶቤል ልጆች የጋራ ክልሶቻቸውን ባሳያቸው ጊዜ ጦርነቱ ተጨረሰ። ይህም ትውፊት በአጭሩ በሠፈር ሀያሻር ይገኛል፤ በዚያም የቶቤል ልጆች «አሪፒ»፣ «ኬሴድ»ና «ታዓሪ» ይባላሉ። የቶቤል ተወላጆች ካዝሮችና ስላቮች ሆኑ የሚለው ሌላ የእስላም ሃልዮ የአረብኛ መዝገበ ቃላት «ታጅ አል-አሩስ» (በአል-ዙባይዲ፣ 1782 ዓ.ም.) እንደ ዘገበው፣ አንዳንድ የእስላም ደራሲ ካዛሮች (በአሁኑ ሩስያ የኖሩ) ከሞሳሕ እንደ ተወለዱ ሲያምኑ፣ ሌሎች ግን ካዛሮችና ስላቮች ከወንድሙ ቶቤል እንደ ተወለዱ ይላሉ። ዋቢ መጽሐፍ የኖህ ልጆች
2867
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A9%E1%88%B2%E1%8B%AB
ሩሲያ
ሩሲያ (መስኮብኛ፦ /ሮሲያ/) ወይም የሩሲያ ፌዴሬሽን (መስኮብኛ፦ /ሮሲስካያ ፍየድየራትሲያ/) በአውሮፓ እና እስያ አህጉሮች ውስጥ የምትገኝ አገር ናት። በ17,075,200 ካሬ ኪ.ሜ. ከዓለም በመሬት ስፋት አንደኛ ስትሆን በሕዝብ ብዛትም ከዓለም ስምንተኛ ናት። ሩስያ ከኖርዌ፣ ፊንላንድ፣ ኤስቶኒያ፣ ሌትላንድ (ላቲቪያ)፣ ሊትዌኒያ፣ ፖላንድ፣ ቤላሩስ፣ ዩክሬን፣ ጆርጂያ፣ አዘርባይጃን፣ ካዛኪስታን፣ የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ፣ ሞንጎሊያ እና ሰሜን ኮሪያ ጋር ድንበር አላት። ሞስኮ ዋና እና ትልቅ ከተማዋ ሲሆን ሴንት ፒተርስበርግ ሁለተኛው ትልቅ ከተማ ናት በምስራቃዊ አውሮፓ ክፍል የሚኖሩ የስላቭ ህብረተሰብ ወደ አሁኗ ሩስያ ከሶስት እስከ ስምንተኛው ክፍል ዘመን ተሰደዱ። ኬይቫን ረስ የሩስያ ህዝብ ማንነት እንዲኖሮ በማድረግ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበረ ትልቅ ግዛት ነው። በተጨማሪም፣ የሩስያ ኦርቶዶክስ መነሳት ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በ988 ዓም፣ ክርስትና ከቢዛንታይ ወደ ሩስያ ተስፋፋ። ልክ የረስ ስልጣን በሞንጎል ወረራ ሲዳከም፣ ምስራቃዊ ክፍሏ በልዕልና እስከ 13ተኛው ክፍለ ዘመን ይመራ ነበር። እስከ 18ተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ፣ ምዕራባዊው ግዛት በፍጥነት ድንበሯን ወደ ምስራቅ በማስፋፋት የሩስያ ኢምፓየር መመረት ችላለች። በ1917 የተነሳው የሩስያ አብዮት የመንግስቱን ስርአት ወደ ሶሻሊስት በመቀየር የሶቬት ህብረትን በ1922 አቋቋመች። ሰፊውን የምስራቃዊ አውሮፓና መካከለኛ እስያ ክፍልን የሚይዘው የሶቬት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት አክሲስ ሀያላንን በመዋጋት ጎልህ ሚና ነበራት። ነገር ግን ከጆሴፍ ስታንሊን አመራር ጀምሮ፣ የሶቬት ህብረት አምባገነናዊ እየሆነ ሄደ። ብዙ ቤት ክርስቲያኖች ወደሙ፣ ብዙ ሰዎች ተገደሉ፣ ብዙ አይሁዶች ከቀያቸው ተፈናቀሉ። የሶቬት ህብረት ከአሜሪካ ጋር የቀዝቃዛውን ጦርነት ስታስጀምር ብዙ ደባና ጭካኔ አድርሳለች። ለምሳሌ፣ የቬትናም ጦርነት ላይ ከአሜሪካ ጋር የውክልና ጦርነት በማድረግ ሰብዕዊ መብት ጥሳለች። በተቃራኒው ሶቬት በሳይንስና ቴክኖሎጂ እጅግ በጣም መበልፀግ የጀመረችበት ጊዜ ነበር። በማርክሲዝ ሌኒንዝም አብዮት የተሞላችው ሶቬት ህብረት በ1991 በህዝበ ውሳኔ ልትፈርስ ችላለች። ሩስያ በ1993 መንግስቷን ወደ ፌድራል ልትቀይር ችላለች፤ እስካሁንም ትመራለች። ሩስያ ሀያላን ሀገር ናት። በተጨማሪም በጦርና በማዕድን የምትታወቅ ናት። ሩሲያ የሚለው ስም በዋነኝነት በምስራቅ ስላቭስ የሚኖር የመካከለኛው ዘመን ግዛት ከሆነው ሩስ' የተገኘ ነው። ይሁን እንጂ ትክክለኛው ስም በኋለኛው ታሪክ ውስጥ ጎልቶ የወጣ ሲሆን አገሪቷ በተለምዶ በነዋሪዎቿ "የሩሲያ ምድር" ተብላ ትጠራ ነበር.ይህን ግዛት ከእሱ ከተገኙት ሌሎች ግዛቶች ለመለየት በዘመናዊ የታሪክ አጻጻፍ ኪየቫን ሩስ ተብሎ ይገለጻል. ሩስ የሚለው ስም እራሱ የመጣው ከጥንት የመካከለኛው ዘመን የሩስ ሰዎች ፣ የኖርስ ነጋዴዎች እና ተዋጊዎች ቡድን ከባልቲክ ባህር ማዶ በኖቭጎሮድ ላይ ያተኮረ ግዛት በመመሥረት በኋላ ኪየቫን ሩስ ሆነ። የመካከለኛው ዘመን የላቲን ስም ሩስ' የሚለው ስም ሩተኒያ ነበር፣ እሱም ለምስራቅ ስላቪክ እና ለምስራቅ ኦርቶዶክስ ክልሎች ከበርካታ ስያሜዎች አንዱ እና በተለምዶ ለሩሲያ መሬቶች መጠሪያነት ያገለግል ነበር። የወቅቱ የአገሪቱ ስም ሩሲያ (ሮስሲያ) ) የመጣው ከባይዛንታይን ግሪክ የሩስ ስያሜ ነው፣ – ፊደል ተባለ በዘመናዊ ግሪክ።የሩሲያ ዜጎችን ለማመልከት መደበኛው መንገድ በእንግሊዝኛ “ሩሲያውያን” ነው። ሁለት ቃላት አሉ። በሩሲያኛ በተለምዶ ወደ እንግሊዘኛ "ሩሲያውያን" ተብሎ የሚተረጎመው - አንደኛው "ሩስስኪ" (ሩስስኪ) ነው, እሱም ብዙውን ጊዜ ሩሲያውያንን የሚያመለክት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ "ሮሺያኔ" (ሮስሲያኔ) ነው, እሱም የሩሲያ ዜጎች ምንም ቢሆኑም. ብሄረሰብ። «ሩሲያ» ወይም ከእንግሊዝኛ አጠራሩ «ራሺያ» የሩስኛ ስም «ሮሲያ» ያንጸባርቃሉ። በሀገሩ ዜና መዋዕሎች ዘንድ፣ «ሩስ» የተባለ የቫይኪንግ ወገን ከስዊድን በስላቮች ለማስተዳደር 830 ዓም ገደማ ተጋበዙ። የዛሬውን ኪየቭ መቀመጫቸውን አድርገው ኪየቫን ሩስ የተባለ መንግሥት በ874 ዓም መሠረቱ። በፊንኛ /ርዎጺ/ የሚለው መጠሪያ ማለት ሩስያ ሳይሆን የስዊድን መጠሪያ እስካሁን ነው፤ እንዲሁም ለፊንኛ የተዛመዱት ቋንቋዎች ስዊድንን በተመሳሳይ ስያሜዎች ይሉታል። የስዊድንም ባልቲክ ባሕር ዳር «ሮስላግን» ይባል ነበር፤ የ«ሮስ» ትርጓሜ «መርከብ ቀዛፊዎች» እንደ ሆነ ይታስባል። ዳሩ ግን ሌሎች ራሻዊ ሊቃውንት የ«ሩስ» ስም ከስዊድን እንደ መጣ አይቀበሉም። በተለይ አንድ የሳርማትያ ወይም እስኩቴስ ወገን ሮክሶላኒ ተብሎ ከ100 ዓክልበ. እስከ 350 ዓም ግድም በአካባቢው ይገኝ ነበር። በአንድ አስተሳሰብ የሮክሶላኒ ስም ከ«ሮስ» እና ከ«አላኒ» (አላኖች) ውሑድ ይሆናል። እንዲሁም ከ90 እና 550 ዓም መካከል «ሩጊ» (ሩጋውያን) የተባለ ምሥራቅ ጀርመናዊ ወገን ይጠቀስ ነበር፤ በኋላ በኪዬቫን ሩስ ዘመን የሮማይስጥ ሰነዶች ብዙ ጊዜ ለሩስ «ሩጊ» ይሉዋቸው ነበር። በ1275 ዓም የሞስኮ ግዛት ተመሠረተ፤ በኋላም የሞስኮ ታላቅ መስፍን በሌሎቹ ሩስያ ግዛቶች ላዕላይነት አገኘ። እስከ 1714 ዓም ድረስ ታላቁ ፕዮትር የሩስያ ግዛት (1714-1909 ዓ.ም.) እስካዋጀ ድረስ፣ መንግሥቱ በሮማይስጥ «ሞስኮቪያ»፣ በእንግሊዝኛም /መስኮቪ/ ይባል ነበር። በአማርኛ ይህ ስም «መስኮብ» ተጽፎ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሲቆይ ቋንቋውም ሩስኛ ደግሞ «መስኮብኛ» በመባል ይታወቃል። የጥንት ታሪክ ዘላን አርብቶ አደርነት በፖንቲክ-ካስፒያን ስቴፔ ከቻኮሊቲክ ጀምሮ ጎልብቷል። የእነዚህ የእርከን ሥልጣኔ ቅሪቶች እንደ አይፓቶቮ፣ ሲንታሽታ፣ አርቃይም እና ፓዚሪክ ባሉ ቦታዎች ተገኝተዋል፤ እነዚህም በጦርነት ውስጥ በጣም የታወቁትን የፈረስ አሻራዎች በሚይዙባቸው ቦታዎች። , የጥንት ግሪክ ነጋዴዎች በጣና እና ፋናጎሪያ ውስጥ ወደሚገኙት የንግድ ቦታዎች ክላሲካል ስልጣኔን አመጡ። በ 3 ኛው እስከ 4 ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም, የጎቲክ ኦይየም ግዛት በደቡብ ሩሲያ ውስጥ ይኖር ነበር, እሱም በኋላ በሃንስ ተሸነፈ. በ 3 ኛው እና 6 ኛው መቶ ዘመን ዓ.ም መካከል ፣ የግሪክ ቅኝ ግዛቶችን የተከተለው የሄለናዊ ፖለቲካ የነበረው የቦስፖራን መንግሥት ፣ እንደ ሁንስ እና ዩራሺያን አቫርስ ባሉ ተዋጊ ጎሳዎች በተመራ ዘላኖች ወረራ ተጨናንቋል። በካስፒያን እና በጥቁር ባህር መካከል ያለውን የታችኛውን የቮልጋ ተፋሰስ ስቴፕ እስከ 10 ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ይገዛ ነበር። የሩስያውያን ቅድመ አያቶች በአውሮፓ ሰሜናዊ ምስራቅ ክፍል ከታዩት ከፕሮቶ-ኢንዶ-አውሮፓውያን ከተለዩት የስላቭ ጎሳዎች መካከል ናቸው. ከ 1500 ዓመታት በፊት. የምስራቅ ስላቭስ ቀስ በቀስ ምዕራብ ሩሲያን በሁለት ማዕበል ሰፈሩ፡ አንደኛው ከኪየቭ ወደ ዛሬው ሱዝዳል እና ሙሮም እና ሌላው ከፖሎትስክ ወደ ኖቭጎሮድ እና ሮስቶቭ ሄደ። ከ 7 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ, የምስራቅ ስላቭስ በምእራብ ሩሲያ ውስጥ ከፍተኛውን ህዝብ ያቀፈ ሲሆን ቀስ በቀስ ግን ሰላማዊ በሆነ መንገድ የፊንላንድ ተወላጆችን አዋህዷል. ኪየቫን ሩስ በ9ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ የምስራቅ ስላቪክ ግዛቶች መመስረት ከምስራቃዊ ባልቲክ እስከ ጥቁር እና ካስፒያን ባህሮች ድረስ ባሉት የውሃ መስመሮች ላይ የተሳፈሩት ቫይኪንጎች ቫራንግያውያን ከመጡበት ጊዜ ጋር ተገጣጠመ። በአንደኛ ደረጃ ዜና መዋዕል መሠረት ሩሪክ የተባለ ከሩስ ሕዝብ የመጣ ቫራንጂያን በ 862 የኖቭጎሮድ ገዥ ሆኖ ተመረጠ። በ 882 ተተኪው ኦሌግ ወደ ደቡብ በመዞር ቀደም ሲል ለካዛርስ ግብር ይከፍል የነበረውን ኪየቭን ድል አደረገ። የሩሪክ ልጅ ኢጎር እና የኢጎር ልጅ ስቪያቶላቭ በመቀጠል ሁሉንም የአካባቢውን የምስራቅ ስላቪክ ጎሳዎች በኪየቫን አገዛዝ አሸንፈው የካዛርን ካጋኔትን አወደሙ እና ወደ ባይዛንቲየም እና ፋርስ ብዙ ወታደራዊ ዘመቻዎችን ጀመሩ። በ 10 ኛው እስከ 11 ኛው ክፍለ ዘመን ኪየቫን ሩስ በአውሮፓ ውስጥ ካሉት ትላልቅ እና በጣም የበለጸጉ ግዛቶች አንዱ ሆነች. የታላቁ የቭላድሚር ዘመን እና ልጁ ያሮስላቭ ጠቢብ የኪየቭ ወርቃማ ዘመንን ይመሰርታል ፣ እሱም የኦርቶዶክስ ክርስትና ከባይዛንቲየም ተቀባይነት ያገኘ እና የመጀመሪያው የምስራቅ ስላቪክ የጽሑፍ የሕግ ኮድ ተፈጠረ። , የሩስካያ ፕራቭዳ. የኪየቫን ሩስን በጋራ ይመራ በነበረው የሩሪክ ሥርወ መንግሥት አባላት መካከል የማያቋርጥ የእርስ በርስ ግጭት የሚታይበት የፊውዳሊዝም እና ያልተማከለ አስተዳደር ዘመን መጥቷል። የኪየቭ የበላይነት እየቀነሰ በሰሜን-ምስራቅ ለቭላድሚር-ሱዝዳል፣ በሰሜን-ምዕራብ ኖቭጎሮድ ሪፐብሊክ እና በደቡብ-ምዕራብ ውስጥ ጋሊሺያ-ቮልሂኒያ ጥቅም ላይ ይውላል። የኪየቫን ሩስ በመጨረሻ ተበታተነ፣ የመጨረሻው ምት የሞንጎሊያውያን ወረራ በ1237–40 ሲሆን ይህም ኪየቭን ተባረረ እና የሩስ ህዝብ ዋና ክፍል ሞተ። በኋላ ላይ ታታር በመባል የሚታወቁት ወራሪዎች የወርቅ ሆርዴ ግዛትን መሰረቱ፣ እሱም የሩሲያን ርዕሳነ መስተዳድሮች የዘረፈ እና የሩሲያ ደቡባዊ እና መካከለኛ ቦታዎችን ከሁለት መቶ ዓመታት በላይ ያስተዳድር ነበር። ጋሊሺያ-ቮልሂኒያ በመጨረሻ በፖላንድ መንግሥት የተዋሃደች ሲሆን በኪዬቭ ዳርቻ ላይ የሚገኙት ኖቭጎሮድ ሪፐብሊክ እና ቭላድሚር-ሱዝዳል የተባሉት ሁለት ክልሎች ለዘመናዊው የሩሲያ ሕዝብ መሠረት ሆኑ። በልዑል አሌክሳንደር ኔቪስኪ እየተመራ ኖቭጎሮድያውያን በ1240 በኔቫ ጦርነት ወራሪዎቹን ስዊድናውያን እንዲሁም በ1242 የጀርመናዊ የመስቀል ጦረኞችን በበረዶው ጦርነት አባረሩ። የሞስኮ ግራንድ ዱቺ ከኪየቫን ሩስ ጥፋት በኋላ የተፈጠረው በጣም ኃይለኛው የሞስኮ ግራንድ ዱቺ በመጀመሪያ የቭላድሚር-ሱዝዳል አካል ነበር። አሁንም በሞንጎሊያውያን ታታሮች ግዛት ሥር እና ከነሱ ጋር በመሆን ሞስኮ በ 14 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ በአካባቢው ተጽእኖውን ማረጋገጥ ጀመረች, ቀስ በቀስ የሩስ አገሮችን እንደገና በማዋሃድ እና ሩሲያን በማስፋፋት ሂደት ውስጥ ግንባር ቀደም ኃይል ሆናለች. የሞስኮ የመጨረሻ ተቀናቃኝ የሆነው ኖቭጎሮድ ሪፐብሊክ እንደ ዋና የፀጉር ንግድ ማእከል እና የሃንሴቲክ ሊግ ምስራቃዊ ወደብ ሆነች ። በሞስኮ ልዑል ዲሚትሪ ዶንኮይ የሚመራው እና በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የታገዘው የተባበሩት መንግስታት ጦር በ 1380 በኩሊኮቮ ጦርነት በሞንጎሊያውያን ታታሮች ላይ ትልቅ ሽንፈትን አድርሷል ። ሞስኮ ቀስ በቀስ ወላጇን ቭላድሚር-ሱዝዳልን ወሰደ ፣ ከዚያም በዙሪያው እንደ እና ኖቭጎሮድ ያሉ ቀደምት ጠንካራ ተቀናቃኞችን ጨምሮ ርዕሰ ጉዳዮች። ኢቫን ("ታላቅ") በመጨረሻ ወርቃማው ሆርዴ ቁጥጥርን ጥሎ መላውን ሰሜናዊ ሩስን በሞስኮ ግዛት አዋህዶ "የሩስ ሁሉ ታላቅ መስፍን" የሚል ማዕረግ የወሰደ የመጀመሪያው የሩሲያ ገዥ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1453 ከቁስጥንጥንያ ውድቀት በኋላ ፣ ሞስኮ የምስራቅ ሮማን ኢምፓየር ቅርስ መሆኗን ተናግራለች። ኢቫን የመጨረሻው የባይዛንታይን ንጉሠ ነገሥት ቆስጠንጢኖስ የእህት ልጅ የሆነችውን ሶፊያ ፓላይኦሎጂን አገባ እና የባይዛንታይን ባለ ሁለት ጭንቅላት ንስርን የራሱ እና በመጨረሻም የሩሲያን ኮት ኦፍ-ክንድ አደረገው። ሳርዶኤም የሩሲያ የሦስተኛው ሮም ሀሳቦች እድገት ፣ ታላቁ መስፍን ኢቫን አራተኛ ("አስፈሪው") በ 1547 የሩሲያ የመጀመሪያ ንጉስ ዘውድ በይፋ ተቀበለ ። ዛር አዲስ የሕግ ኮድ አወጀ (የ 1550 ሱዲቢኒክ) ፣ የመጀመሪያውን የሩሲያ ፊውዳል ተወካይ አቋቋመ ። አካል (ዘምስኪ ሶቦር)፣ ወታደሩን አሻሽሎ፣ የቀሳውስቱን ተጽእኖ ገድቦ የአካባቢ አስተዳደርን አደራጀ። ኢቫን በረዥም የግዛት ዘመኑ ሦስቱን የታታር ካናቶችን ማለትም ካዛን እና አስትራካንን በቮልጋ እና በደቡብ ምዕራብ ሳይቤሪያ የሚገኘውን የሲቢርን ኻኔትን በማካተት ቀድሞውንም ትልቅ የነበረውን የሩሲያ ግዛት በእጥፍ ለማሳደግ ተቃርቧል። በመጨረሻም በ 16 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ሩሲያ ከኡራል ተራሮች በስተ ምሥራቅ ተስፋፍቷል. ሆኖም የዛርዶም የፖላንድ መንግሥት እና የሊቱዌኒያ ግራንድ ዱቺ ጥምረት (በኋላ የተባበሩት የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ)፣ የስዊድን መንግሥት፣ እና ዴንማርክ–ኖርዌይ ጥምረት ላይ በተደረገው ረጅም እና ያልተሳካ የሊቮኒያ ጦርነት ተዳክሟል። የባልቲክ የባህር ዳርቻ እና የባህር ንግድ በ 1572 የክራይሚያ ታታሮች ወራሪ ጦር ወሳኝ በሆነው የሞሎዲ ጦርነት ሙሉ በሙሉ ተሸንፏል። የኢቫን ልጆች ሞት በ1598 የጥንቱ የሩሪክ ሥርወ መንግሥት ማብቃቱን የሚያመለክት ሲሆን በ1601–03 ከደረሰው አስከፊ ረሃብ ጋር ተዳምሮ የእርስ በርስ ጦርነት፣ የአስመሳዮች አገዛዝ እና የውጭ ጣልቃገብነት በችግር ጊዜ አስከትሏል። 17 ኛው ክፍለ ዘመን. የፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ የሩስያን ክፍሎች በመቆጣጠር ወደ ዋና ከተማዋ ሞስኮ ዘልቋል። በ1612 ፖላንዳውያን በነጋዴ ኩዝማ ሚኒን እና በልዑል ዲሚትሪ ፖዝሃርስኪ ​​የሚመራው በሩሲያ በጎ ፈቃደኞች ጓዶች ለማፈግፈግ ተገደው ነበር። የሮማኖቭ ሥርወ መንግሥት በ 1613 በዜምስኪ ሶቦር ውሳኔ ዙፋኑን ተቀበለ እና ሀገሪቱ ከችግር ቀስ በቀስ ማገገም ጀመረች ። ሩሲያ በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን የግዛት እድገቷን ቀጥላለች, እሱም የኮሳክስ ዘመን ነበር. እ.ኤ.አ. በ 1654 የዩክሬን መሪ ቦህዳን ክሜልኒትስኪ ዩክሬንን በሩሲያ ንጉስ አሌክሲስ ጥበቃ ስር ለማድረግ አቅርበዋል ። የዚህ አቅርቦት ተቀባይነት ወደ ሌላ የሩስያ-ፖላንድ ጦርነት አመራ. በመጨረሻም ዩክሬን በዲኒፐር በኩል ተከፈለች, ምስራቃዊውን ክፍል (ግራ-ባንክ ዩክሬን እና ኪየቭ) በሩሲያ አገዛዝ ስር ትተው ነበር. በምስራቅ, ፈጣን የሩሲያ ፍለጋ እና ሰፊ የሳይቤሪያ ቅኝ ግዛት, ጠቃሚ የሆኑ ፀጉራሞችን እና የዝሆን ጥርስን ማደን ቀጠለ. የሩስያ አሳሾች በዋነኛነት በሳይቤሪያ ወንዝ መስመሮች በኩል ወደ ምሥራቅ ገፍተው ነበር፣ በ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ፣ በምሥራቃዊ ሳይቤሪያ፣ በቹክቺ ባሕረ ገብ መሬት፣ በአሙር ወንዝ እና በፓስፊክ ውቅያኖስ ዳርቻ ላይ የሩስያ ሰፈሮች ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ 1648 ሴሚዮን ዴዥኒቭ በቤሪንግ ስትሬት ውስጥ ለመጓዝ የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነ። አስያኢዊ ራሽያ በታላቁ ፒተር ሩሲያ በ 1721 ኢምፓየር ተባለች እና ከአውሮፓ ታላላቅ ሀይሎች አንዷ ሆነች። ከ1682 እስከ 1725 የገዛው ፒተር ስዊድንን በታላቁ ሰሜናዊ ጦርነት በማሸነፍ የሩሲያ የባህር እና የባህር ንግድ መዳረሻን አስገኘ። እ.ኤ.አ. በ 1703 ፣ በባልቲክ ባህር ፣ ፒተር ሴንት ፒተርስበርግ የሩሲያ ዋና ከተማ አድርጎ መሰረተ። በእሱ አገዛዝ ዘመን ሁሉ፣ ሰፊ ማሻሻያዎች ተደርገዋል፣ ይህም የምዕራብ አውሮፓውያን ባሕላዊ ተጽዕኖዎች በሩሲያ ላይ አመጡ። በ1741-62 የጴጥሮስ አንደኛ ሴት ልጅ ኤልዛቤት የግዛት ዘመን ሩሲያ በሰባት ዓመታት ጦርነት ውስጥ ተሳትፎዋን ተመልክቷል። በግጭቱ ወቅት የሩሲያ ወታደሮች ምስራቅ ፕራሻን አሸንፈዋል, አልፎ ተርፎም የበርሊን በር ደረሱ. ነገር ግን፣ ኤልዛቤት ስትሞት፣ እነዚህ ሁሉ ወረራዎች የፕሩሺያን ደጋፊ በሆኑት ሩሲያዊው ፒተር ሳልሳዊ ወደ ፕሩሺያ ግዛት ተመለሱ። በ 1762-96 የገዛው ካትሪን ("ታላቅ") የሩስያ የእውቀት ዘመንን ይመራ ነበር. በፖላንድ-ሊቱዌኒያ ኮመንዌልዝ ላይ የሩሲያ የፖለቲካ ቁጥጥርን አራዘመች እና አብዛኛዎቹን ግዛቶቿን ወደ ሩሲያ በመቀላቀል በአውሮፓ በሕዝብ ብዛት ቀዳሚ አድርጋለች። በደቡብ ከኦቶማን ኢምፓየር ጋር ከተካሄደው ስኬታማ የሩሶ-ቱርክ ጦርነቶች በኋላ ካትሪን የክሬሚያን ካንትን በማፍረስ እና ክራይሚያን በመቀላቀል የሩስያን ድንበር እስከ ጥቁር ባህር አድርጋለች። በሩሲያ-ፋርስ ጦርነቶች ቃጃር ኢራን ላይ ባደረገችው ድል በ19ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ሩሲያ በካውካሰስ ከፍተኛ የግዛት እመርታ አስመዝግባለች። የካተሪን ተተኪ ልጇ ፖል ያልተረጋጋ እና በዋነኝነት የሚያተኩረው በቤት ውስጥ ጉዳዮች ላይ ነበር። አጭር የግዛት ዘመኑን ተከትሎ ካትሪን የ1ኛ አሌክሳንደር በ1809 ከተዳከመችው ስዊድን እና በ1812 ከኦቶማን ከቤሳራቢያን ፊንላንድ በመታጠቅ የካትሪን ስትራቴጂ ቀጥሏል። አላስካ በ 1803-1806 የመጀመሪያው የሩሲያ ሰርቪስ ተደረገ. በ 1820 አንድ የሩሲያ ጉዞ የአንታርክቲካ አህጉርን አገኘ. በናፖሊዮን ጦርነት ወቅት ሩሲያ ከተለያዩ የአውሮፓ ኃያላን መንግሥታት ጋር ኅብረትን በመቀላቀል ከፈረንሳይ ጋር ተዋግታለች። እ.ኤ.አ. በ 1812 በናፖሊዮን የስልጣን ከፍታ ላይ የፈረንሳይ ሩሲያን ወረራ ወደ ሞስኮ ደርሶ ነበር ፣ ግን በመጨረሻ ከቀዝቃዛው የሩሲያ ክረምት ጋር ተቀናጅቶ የነበረው ግትር ተቃውሞ በወራሪዎች ላይ አስከፊ ሽንፈት አስከትሏል ፣ ይህም የፓን-አውሮፓዊው ግራንዴ አርሜይ ፍጹም በሆነ ሁኔታ ገጥሞታል ። ጥፋት። በሚካሂል ኩቱዞቭ እና ሚካኤል አንድሪያስ ባርክሌይ ደ ቶሊ የሚመራው ኢምፔሪያል የሩሲያ ጦር ናፖሊዮንን አስወግዶ በስድስተኛው ጥምረት ጦርነት በመላው አውሮፓ በመንዳት በመጨረሻ ፓሪስ ገባ። አሌክሳንደር 1ኛ የሩስያ ልዑካንን በቪየና ኮንግረስ ተቆጣጠረ፣ ይህም የድህረ-ናፖሊዮን አውሮፓን ካርታ ይገልጻል። ናፖሊዮን ከሞስኮ ማፈግፈግ በአልብሬክት አዳም ። ናፖሊዮንን አሳድደው ወደ ምዕራብ አውሮፓ የገቡት መኮንኖች የሊበራሊዝም ሃሳቦችን ወደ ሩሲያ አመጡ እና እ.ኤ.አ. በአውሮፓ ውስጥ ያለው የሩሲያ ኃይል እና ተጽዕኖ በክራይሚያ ጦርነት ሽንፈት ተስተጓጎለ። የኒኮላስ ተተኪ አሌክሳንደር 2ኛ በ1861 የተካሄደውን የነፃ ማውጣት ማሻሻያ ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ ለውጦችን አድርጓል።እነዚህ ማሻሻያዎች ኢንደስትሪላይዜሽን አነሳስተዋል እና ከ1877 በኋላ ብዙ የባልካን ግዛቶችን ከኦቶማን አገዛዝ ነፃ ያወጣውን ኢምፔሪያል የሩሲያ ጦርን ዘመናዊ አድርጓል። -78 የሩስያ-ቱርክ ጦርነት. በአብዛኛው በ19ኛው እና በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ሩሲያ እና ብሪታንያ በአፍጋኒስታን እና በመካከለኛው እና በደቡብ እስያ በሚገኙ አጎራባች ግዛቶች ላይ ተስማሙ። በሁለቱ ዋና ዋና የአውሮፓ ግዛቶች መካከል የነበረው ፉክክር ታላቁ ጨዋታ በመባል ይታወቃል። በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በሩሲያ ውስጥ የተለያዩ የሶሻሊስት እንቅስቃሴዎች መነሳት ታይቷል. አሌክሳንደር 2ኛ በ1881 በአብዮታዊ አሸባሪዎች ተገደለ።የልጃቸው አሌክሳንደር የግዛት ዘመን ብዙም ሊበራል ግን የበለጠ ሰላማዊ ነበር። የመጨረሻው የሩሲያ ንጉሠ ነገሥት ኒኮላስ እ.ኤ.አ. በ 1905 በተካሄደው የሩሲያ አብዮት የተከሰቱትን ክስተቶች መከላከል አልቻለም ፣ በአዋራጅ የሩሶ-ጃፓን ጦርነት እና የደም እሑድ በመባል በሚታወቀው ማሳያ ክስተት የተነሳ። ህዝባዊ አመፁ ተቀምጧል፣ ነገር ግን መንግስት የመናገር እና የመሰብሰብ ነፃነቶችን መስጠትን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ህጋዊ ማድረግ እና የተመረጠ የህግ አውጭ አካል መመስረትን ጨምሮ ትላልቅ ማሻሻያዎችን (የ 1906 የሩሲያ ህገ-መንግስት) ለመቀበል ተገደደ። አብዮት እና የእርስ በርስ ጦርነት እ.ኤ.አ. በ 1914 ሩሲያ ወደ አንደኛው የዓለም ጦርነት የገባችው ኦስትሪያ-ሀንጋሪ በሩሲያ አጋር በሆነችው ሰርቢያ ላይ ጦርነት ባወጀችበት ወቅት ነው ፣ እና ከሦስትዮሽ ኢንተንቲ አጋሮች ስትገለል በተለያዩ ግንባሮች ተዋግታለች። እ.ኤ.አ. የኦስትሮ-ሃንጋሪ ጦር. ነገር ግን በጦርነቱ ዋጋ እየናረ በመምጣቱ፣ በደረሰበት ከፍተኛ ጉዳትና በሙስና እና የሀገር ክህደት ወሬዎች ቀድሞውንም የነበረው ህዝባዊ አመኔታ የጎደለው ነበር። ይህ ሁሉ በ 1917 የሩስያ አብዮት የአየር ንብረትን አቋቋመ, በሁለት ዋና ዋና ተግባራት ተከናውኗል. በ 1917 መጀመሪያ ላይ ኒኮላስ ለመልቀቅ ተገደደ; በሩሲያ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት እሱ እና ቤተሰቡ በየካተሪንበርግ ታስረው ተገድለዋል. ንጉሣዊው ሥርዓት ራሱን ጊዜያዊ መንግሥት ብሎ ባወጀው በተናወጠ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ተተካ። ጊዜያዊ መንግሥት በመስከረም ወር የሩሲያ ሪፐብሊክን አወጀ. እ.ኤ.አ. ጥር 6 1918 የሩሲያ ሕገ-መንግሥታዊ ምክር ቤት ሩሲያ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ (የጊዜያዊ መንግሥት ውሳኔን በማፅደቅ) አወጀ። በማግሥቱ የሕገ መንግሥት ጉባኤ በሁሉም የሩሲያ ማዕከላዊ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ፈረሰ። ቭላድሚር ሌኒን፣ ሊዮን ትሮትስኪ እና ሌቭ ካሜኔቭ በሶቪየት-ፖላንድ ጦርነት፣ ግንቦት 1 ቀን 1920 ወታደሮችን እንዲዋጉ አነሳሱ። ተለዋጭ የሶሻሊስት ተቋም በዴሞክራሲያዊ መንገድ በተመረጡት የሰራተኞች እና የገበሬዎች ምክር ቤቶች ፣ሶቪየትስ በሚባለው የፔትሮግራድ ሶቪየት ፣ ሥልጣኑን ይቆጣጠር ነበር። የአዲሶቹ ባለስልጣናት አገዛዝ ችግሩን ከመፍታት ይልቅ በሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ቀውስ አባባሰው እና በመጨረሻም በቦልሼቪክ መሪ ቭላድሚር ሌኒን የሚመራው የጥቅምት አብዮት ጊዜያዊ መንግስትን አስወግዶ የሶቪዬት መንግስት ሙሉ የአስተዳደር ስልጣንን ሰጠ ፣ ይህም ለሶቪዬቶች መፈጠር ምክንያት ሆኗል ። በዓለም የመጀመሪያው የሶሻሊስት መንግሥት. የሩሲያ የእርስ በርስ ጦርነት በፀረ-ኮሚኒስት ነጭ እንቅስቃሴ እና በአዲሱ የሶቪየት አገዛዝ በቀይ ጦር መካከል ተከፈተ። ከአንደኛው የዓለም ጦርነት ማዕከላዊ ኃያላን ጋር ጦርነቱን ያጠናቀቀውን የብሬስት-ሊቶቭስክ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ; ቦልሼቪስት ሩሲያ 34% ህዝቧን ፣ 54% የኢንዱስትሪዎቿን ፣ 32% የእርሻ መሬቷን እና 90% የሚሆነውን የድንጋይ ከሰል ማዕድን የሚስተናገዱትን አብዛኛዎቹን ምዕራባዊ ግዛቶች አስረከበች። የተባበሩት መንግስታት ፀረ-ኮምኒስት ኃይሎችን ለመደገፍ ያልተሳካ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ጀመሩ። እስከዚያው ድረስ ሁለቱም የቦልሼቪኮች እና የነጭ ንቅናቄዎች ቀይ ሽብር እና ነጭ ሽብር በመባል የሚታወቁትን የማፈናቀል እና የሞት ቅስቀሳዎችን አድርገዋል። በአመጽ የእርስ በርስ ጦርነት ማብቂያ ላይ የሩሲያ ኢኮኖሚ እና መሠረተ ልማት በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል እና በጦርነቱ ወቅት 10 ሚሊዮን የሚደርሱት ጠፍተዋል, በአብዛኛው ሲቪሎች. ሚሊዮኖች ነጭ ኤሚግሬስ ሆነዋል, እና በ 1921-22 የሩስያ ረሃብ እስከ አምስት ሚሊዮን የሚደርሱ ተጎጂዎችን አጠፋ. ሶቪየት ህብረት በታህሳስ 30 ቀን 1922 ሌኒን እና ረዳቶቹ የሶቪየት ህብረትን አቋቋሙ ፣ የሩሲያ ኤስኤፍኤስአርን ከባይሎሩሺያን ፣ ትራንስካውካሲያን እና የዩክሬን ሪፐብሊኮች ጋር አንድ ነጠላ ግዛት ውስጥ በመቀላቀል ። በመጨረሻም የውስጥ የድንበር ለውጦች እና መቀላቀል በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የ 15 ሪፐብሊኮች ህብረት ፈጠረ ። በብዛቱ እና በሕዝብ ብዛት ትልቁ የሩስያ ኤስኤፍኤስአር ነው፣ እሱም ህብረቱን በሙሉ ታሪኩ በፖለቲካ፣ በባህላዊ እና በኢኮኖሚ የበላይ አድርጎታል። በ1924 የሌኒን ሞት ተከትሎ፣ ትሮይካ እንዲቆጣጠር ተሾመ። በመጨረሻም የኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሀፊ ጆሴፍ ስታሊን ሁሉንም ተቃዋሚዎች በማፈን ስልጣኑን በእጁ በማጠናከር በ1930ዎቹ የሀገሪቱ አምባገነን ለመሆን ችሏል። የዓለም አብዮት ዋነኛ አራማጅ የሆነው ሊዮን ትሮትስኪ በ1929 ከሶቭየት ኅብረት ተሰደደ።የስታሊን የሶሻሊዝም ሃሳብ በአንድ ሀገር ውስጥ ይፋዊ መስመር ሆነ።በቦልሼቪክ ፓርቲ ውስጥ የቀጠለው የውስጥ ትግል በታላቁ ጽዳት ተጠናቀቀ። በስታሊን መሪነት፣ መንግስት የዕዝ ኢኮኖሚ፣ አብዛኛው የገጠር ሀገሪቱን ኢንዱስትሪያላይዜሽን እና የግብርናውን መሰብሰብ ጀመረ። በዚህ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ለውጥ ወቅት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች የስታሊንን አገዛዝ በመቃወም ወይም በተጠረጠሩበት ወቅት ብዙ የፖለቲካ ወንጀለኞችን ጨምሮ ወደ ቅጣት የጉልበት ካምፖች ተላኩ። እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩት ተፈናቅለው ወደ ሶቪየት ዩኒየን ርቀው ወደሚገኙ አካባቢዎች ተወሰዱ።የሀገሪቱ የግብርና ሽግግር ሽግግር፣ከአስቸጋሪ የመንግስት ፖሊሲዎች እና ድርቅ ጋር ተዳምሮ በ1932–1933 የሶቪየትን ረሃብ አስከተለ። ይህም እስከ 8.7 ሚሊዮን ገደለ።ሶቭየት ኅብረት በመጨረሻ ከግብርና ኢኮኖሚ ወደ ትልቅ የኢንዱስትሪ ሃይል በአጭር ጊዜ ውስጥ ውድ የሆነ ለውጥ አደረገ። ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሶቪየት ኅብረት መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፴፱ ዓ.ም ፖላንድን በመውረር ወደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት የገባችው በሞሎቶቭ – ሪበንትሮፕ ከናዚ ጀርመን ጋር በተደረገው ሚስጥራዊ ፕሮቶኮል መሠረት ነው። ሶቪየት ኅብረት በኋላ ፊንላንድን ወረረ፣ እናም የባልቲክ ግዛቶችን፣ እንዲሁም የሮማኒያን አንዳንድ ክፍሎች ተቆጣጠረ።፡ 91–95 ሰኔ 22 ቀን 1941 ጀርመን ሶቪየት ኅብረትን ወረረች፣ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ትልቁን የምስራቅ ግንባርን ከፈተች።: በመጨረሻም 5 ሚሊዮን የሚጠጉ የቀይ ጦር ወታደሮች በናዚዎች ተማርከዋል፤፡ 272 የጄኔራል ፕላን ኦስትን ለመፈጸም እንደፈለገ የኋለኛው 3.3 ሚሊዮን የሶቪዬት ጦር ኃይሎች እና እጅግ በጣም ብዙ ሰላማዊ ዜጎችን ገደለ። 175–186 ዌርማችቶች ቀደምት ስኬት ቢኖራቸውም ጥቃታቸው በሞስኮ ጦርነት ቆመ። በመቀጠልም ጀርመኖች በ1942-43 ክረምት መጀመሪያ በስታሊንግራድ ጦርነት እና በኩርስክ ጦርነት በ1943 የበጋ ወቅት ትልቅ ሽንፈት ደርሶባቸዋል።ሌላኛው የጀርመን ውድቀት ከተማዋ ሙሉ በሙሉ የነበረችበት የሌኒንግራድ ከበባ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1941 እና በ 1944 መካከል በጀርመን እና በፊንላንድ ኃይሎች መሬት ላይ ተከልክሏል ፣ እናም በረሃብ እና ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሞተ ፣ ግን በጭራሽ እጅ አልሰጠም። በ1944–45 የሶቪየት ጦር በምስራቅ እና በመካከለኛው አውሮፓ ተዘዋውሮ በርሊንን በግንቦት 1945 ያዘ። በነሐሴ 1945 የሶቪየት ጦር ማንቹሪያን ወረረ እና ጃፓናውያንን ከሰሜን ምስራቅ እስያ በማባረር በጃፓን ላይ ለተካሄደው ድል አስተዋጽኦ አድርጓል። የ 1941-45 የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በሩሲያ ውስጥ እንደ ታላቁ የአርበኝነት ጦርነት ይታወቃል. በሶቪየት ኅብረት ከዩናይትድ ስቴትስ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና ቻይና ጋር በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ እንደ ትልቅ አራት የሕብረት ኃይሎች ተደርገው ይቆጠሩ ነበር ፣ እና በኋላ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት መሠረት የሆነው አራቱ ፖሊሶች ሆነዋል።: 27 ጦርነት፣ የሶቪየት ሲቪል እና ወታደራዊ ሞት ከ26-27 ሚሊዮን ገደማ ሲሆን ይህም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሰለባዎች ግማሹን ይይዛል።፡ 295 የሶቪየት ኢኮኖሚ እና መሰረተ ልማት ከፍተኛ ውድመት ደርሶባቸዋል፣ ይህም የሶቪየትን ረሃብ በ1946–47 አስከተለ። ይሁን እንጂ ብዙ መስዋዕትነት በመክፈል የሶቪየት ኅብረት ዓለም አቀፍ ልዕለ ኃያል ሆና ተገኘች። ቀዝቃዛ ጦርነት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የፖትስዳም ኮንፈረንስ እንደገለፀው የምስራቅ እና መካከለኛው አውሮፓ ክፍሎች ፣ምስራቅ ጀርመን እና ምስራቃዊ የኦስትሪያ ክፍሎች በቀይ ጦር ተይዘዋል ። በምስራቅ ብሎክ ሳተላይት መንግስታት ላይ ጥገኛ የሆኑ የኮሚኒስት መንግስታት ተተከሉ።የአለም ሁለተኛዋ የኒውክሌር ሃይል ከሆነች በኋላ፣ሶቭየት ህብረት የዋርሶ ስምምነትን በመመስረት፣ቀዝቃዛው ጦርነት እየተባለ ከሚጠራው እና ከተቀናቃኙ አሜሪካ እና ኔቶ. እ.ኤ.አ. ክሩሽቼቭ ታው. በተመሳሳይ የዩናይትድ ስቴትስ ጁፒተር ሚሳኤሎች ወደ ቱርክ እና የሶቪየት ሚሳኤሎች በኩባ ስለመዘርጋቷ ሁለቱ ተቀናቃኞች ሲጋጩ የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረቱ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። እ.ኤ.አ. በ 1957 የሶቭየት ኅብረት በዓለም የመጀመሪያውን ሰው ሰራሽ ሳተላይት ስፑትኒክ 1 አመጠቀች ፣ በዚህም የጠፈር ዘመን ተጀመረ። እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 12 ቀን 1961 ቮስቶክ 1 ሰው በያዘው የጠፈር መንኮራኩር በመሳፈር ምድርን በመዞር የመጀመሪያው ሰው የሆነው ሩሲያዊው ኮስሞናዊት ዩሪ ጋጋሪን ሆነ። እ.ኤ.አ. የ1970ዎቹ እና የ1980ዎቹ መጀመሪያ ዘመን ከጊዜ በኋላ የመቀዛቀዝ ዘመን ተብሎ ተሰየመ። እ.ኤ.አ. በ 1965 የተካሄደው የ ተሃድሶ የሶቪዬት ኢኮኖሚን ​​በከፊል ያልተማከለ ነው ። እ.ኤ.አ. በ 1979 በአፍጋኒስታን በኮሚኒስት መሪነት አብዮት ከተካሄደ በኋላ የሶቪየት ኃይሎች አገሪቱን ወረሩ ፣ በመጨረሻም የሶቪየት-አፍጋኒስታን ጦርነት ጀመሩ ። በግንቦት 1988 ፣ ሶቪየቶች ከአፍጋኒስታን መውጣት ጀመሩ ፣ በአለም አቀፍ ተቃውሞ ፣ የማያቋርጥ ፀረ-ሶቪየት የሽምቅ ጦርነት ፣ እና የሶቪየት ዜጎች ድጋፍ እጦት. እ.ኤ.አ. ከ1985 ጀምሮ በሶቭየት ሥርዓት ውስጥ ሊበራል ማሻሻያዎችን ለማድረግ የፈለጉት የመጨረሻው የሶቪየት መሪ ሚካሂል ጎርባቾቭ የ (ክፍትነት) እና የፔሬስትሮይካ (መዋቅር) ፖሊሲዎችን በማስተዋወቅ የኤኮኖሚው መቀዛቀዝ ጊዜን ለማቆም እና መንግሥትን ወደ ዴሞክራሲ ለማምጣት በመሞከር ነበር። . ይህ ግን በመላ ሀገሪቱ ጠንካራ ብሔርተኝነት እና ተገንጣይ እንቅስቃሴዎች እንዲነሱ አድርጓል። ከ 1991 በፊት የሶቪየት ኢኮኖሚ በዓለም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ነበር, ነገር ግን በመጨረሻዎቹ ዓመታት ውስጥ, ቀውስ ውስጥ ገባ. እ.ኤ.አ. በ 1991 የባልቲክ ግዛቶች ከሶቪየት ኅብረት ለመገንጠል በመረጡበት ወቅት ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ውዥንብር መቀቀል ጀመረ ። እ.ኤ.አ. መጋቢት 17 ቀን ህዝበ ውሳኔ ተካሂዷል፣ አብዛኞቹ ተሳታፊ ዜጎች ሶቭየት ህብረትን ወደ አዲስ ፌዴሬሽን ለመቀየር ድምጽ የሰጡበት። እ.ኤ.አ ሰኔ 1991 ቦሪስ የልሲን የሩስያ ኤስኤፍኤስአር ፕሬዝዳንት ሆነው ሲመረጡ በሩሲያ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው በቀጥታ የተመረጠ ፕሬዝዳንት ሆነ።በነሐሴ 1991 በጎርባቾቭ መንግስት አባላት መፈንቅለ መንግስት ሙከራ በጎርባቾቭ ላይ ያነጣጠረ እና ሶቭየትን ለመጠበቅ ያለመ ነው። ዩኒየን በምትኩ የሶቪየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፓርቲ ፍጻሜ አደረሰ። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 25 ቀን 1991 የሶቪዬት ህብረት መፍረስ ፣ ከዘመናዊቷ ሩሲያ ጋር ፣ ከሶቪየት-ሶቪየት በኋላ አስራ አራት ሌሎች መንግስታት ብቅ አሉ። ድህረ-ሶቪየት ሩሲያ (1991-አሁን) የሶቭየት ህብረት ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ውድቀት ሩሲያን ወደ ጥልቅ እና ረዥም የመንፈስ ጭንቀት ዳርጓታል. በሶቪየት ኅብረት መፍረስ ወቅት እና በኋላ፣ የፕራይቬታይዜሽን እና የገበያ እና የንግድ ነፃነትን ጨምሮ ሰፊ ማሻሻያዎች ተካሂደዋል፣ በ"" መስመር ላይ ሥር ነቀል ለውጦች ተካሂደዋል። ወደ ፕራይቬታይዜሽን መሸጋገሩ በዋነኛነት የኢንተርፕራይዞችን ቁጥጥር ከመንግስት ኤጀንሲዎች ወደ በመንግስት ውስጥ ውስጣዊ ግንኙነት ወደሌላቸው ግለሰቦች ቀይሮታል፣ይህም አስነዋሪዎቹ የሩሲያ ኦሊጋርቾች እንዲነሱ አድርጓል። ብዙዎቹ አዲስ ሀብታሞች በከፍተኛ የካፒታል በረራ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ጥሬ ገንዘብ እና ንብረቶችን ከአገሪቱ ውጭ አንቀሳቅሰዋል። በኢኮኖሚው ውስጥ ያለው ጭንቀት የማህበራዊ አገልግሎቶች ውድቀትን አስከትሏል-የልደት መጠን አሽቆለቆለ የሞት መጠን ሲጨምር እና ሚሊዮኖች ወደ ድህነት ገቡ; ከፍተኛ ሙስና፣ እንዲሁም የወንጀለኞች ቡድኖች እና የተደራጁ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ ጨምረዋል። እ.ኤ.አ. በ 1993 መገባደጃ ላይ በየልሲን እና በሩሲያ ፓርላማ መካከል የነበረው አለመግባባት በሕገ መንግሥታዊ ቀውስ ተጠናቀቀ ይህም በወታደራዊ ኃይል በኃይል አብቅቷል ። በችግር ጊዜ ዬልሲን በምዕራባውያን መንግስታት የተደገፈ ሲሆን ከ 100 በላይ ሰዎች ተገድለዋል ። በታህሳስ ወር ህዝበ ውሳኔ ተካሂዶ ጸድቋል ፣ ይህም አዲስ ሕገ መንግሥት በማውጣት ለፕሬዚዳንቱ ትልቅ ስልጣን ሰጠ ። እ.ኤ.አ. በ1990ዎቹ በሰሜን ካውካሰስ በትጥቅ ግጭቶች ፣በአካባቢው የጎሳ ግጭቶች እና ተገንጣይ እስላማዊ አመጾች ታመው ነበር። በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ የቼቼን ተገንጣዮች ነፃነታቸውን ካወጁበት ጊዜ አንስቶ ጊዜያዊ የሽምቅ ውጊያ በአማፂ ቡድኖች እና በሩሲያ ጦር መካከል ተካሄዷል። በንፁሀን ዜጎች ላይ የሽብር ጥቃት በቼቼን ተገንጣዮች የተፈፀመ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ የሩሲያ ንፁሀን ዜጎች ህይወት ቀጥፏል። ከሶቪየት ኅብረት መፍረስ በኋላ ሩሲያ የኋለኛውን የውጭ ዕዳዎች ለመፍታት ኃላፊነቷን ወሰደች. እ.ኤ.አ. በ 1992 አብዛኛው የሸማቾች የዋጋ ቁጥጥሮች ጠፍተዋል ፣ ይህም ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን አስከትሏል እና የሩብልን ዋጋ በእጅጉ አሳንሷል። ከፍተኛ የበጀት ጉድለቶች ከካፒታል በረራ መጨመር እና ዕዳዎችን ለመክፈል አለመቻል በ 1998 የሩሲያ የፋይናንስ ቀውስ አስከትሏል, ይህም ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ምርት ማሽቆልቆልን አስከትሏል. የፑቲን ዘመን እ.ኤ.አ. በታህሳስ 31 ቀን 1999 ፕሬዝዳንት የልሲን ባልተጠበቀ ሁኔታ ሥልጣናቸውን ለቀው በቅርቡ ለተሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትር እና ለተመረጡት ቭላድሚር ፑቲን ሹመት ሰጥተዋል። ዬልሲን ቢሮውን በሰፊው ተወዳጅነት ያላገኘ ሲሆን በአንዳንድ ግምቶች 2% ዝቅተኛ የማጽደቅ ደረጃ ተሰጥቶታል። ከዚያም ፑቲን እ.ኤ.አ. በ 2000 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸንፈዋል ፣ እናም የቼቼን አማፂያን አፍኑ። ፑቲን እ.ኤ.አ. በ 2004 ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዝዳንትነት ጊዜ አሸንፈዋል ። በከፍተኛ የነዳጅ ዋጋ ፣ የውጭ ኢንቨስትመንት መጨመር እና ጥንቃቄ የተሞላበት ኢኮኖሚያዊ እና የፊስካል ፖሊሲዎች ፣ የሩሲያ ኢኮኖሚ በከፍተኛ ሁኔታ አደገ ። በከፍተኛ ደረጃ የሩሲያን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል እና በአለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ተጽእኖ ማሳደግ. የፑቲን አገዛዝ መረጋጋትን ጨምሯል፣ ሩሲያን ወደ ፈላጭ ቆራጭ ሀገርነት ሲቀይር። እ.ኤ.አ. መጋቢት 2 ቀን 2008 ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ ፑቲን ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ ህገ መንግስቱ ፑቲንን ለሶስተኛ ተከታታይ የፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመን እንዳያገለግሉ ከልክሏል። እ.ኤ.አ. በ2012 የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ ፑቲን ወደ ፕሬዝዳንትነት የተመለሱ ሲሆን ሜድቬዴቭ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ይህ የአራት አመት የጋራ አመራር በሁለቱ ሀገራት መካከል "ታንድ ዲሞክራሲ" በውጭ ሚዲያዎች የተቀረፀ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2014 ፑቲን የክሬሚያን ፓርላማ ለመያዝ የሩሲያ ወታደሮችን ወደ ዩክሬን በማሰማራቱ ክሬሚያን እንድትቆጣጠር አድርጓል። ከዚህ በኋላ ሩሲያ ክሪሚያን መግዛቷ እና ከዚያ በፊት የተካሄደው ህዝበ ውሳኔ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ሳይሰጠው ቆይቶ በምዕራቡ ዓለም ሀገራት ማዕቀብ እንዲጣል ምክንያት ሆኗል፤ ይህን ተከትሎም የሩሲያ መንግስት በሁለተኛው ላይ የጸረ-ማዕቀብ ምላሽ ሰጥቷል። እ.ኤ.አ. በማርች 2018 ፑቲን በአጠቃላይ ለአራተኛው የፕሬዝዳንት ጊዜ ተመርጧል። እ.ኤ.አ. በጥር 2020 በህገ-መንግስቱ ላይ ጉልህ ማሻሻያዎች ቀርበዋል ፣ ከሀምሌ ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል ፣ ይህም ፑቲን አሁን ያለው የስልጣን ጊዜ ካለቀ በኋላ ለሁለት ተጨማሪ የስድስት ዓመታት ፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመን እንዲወዳደር አስችሎታል። እ.ኤ.አ. የካቲት 24 ቀን 2022 ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ ጀመረች። በ 06:00 በሞስኮ ሰዓት ፑቲን በዩክሬን ወታደራዊ ዘመቻ እንደሚካሄድ አስታውቋል; ከደቂቃዎች በኋላ የዩክሬን ከተሞች በሚሳኤል ጥቃት ደረሰባቸው። የመሬት አቀማመጥ ሩሲያ በአውሮፓ ምሥራቃዊ ክፍል እና በእስያ ሰሜናዊ ጫፍ ላይ በስፋት የተዘረጋች አህጉር አቋራጭ ሀገር ነች። የዩራሺያ ሰሜናዊውን ጫፍ ይሸፍናል; እና ከ37,653 ኪሜ (23,396 ማይል) በላይ የሚሸፍነው በዓለም አራተኛው ረጅሙ የባህር ዳርቻ አለው። ሩሲያ በኬክሮስ 41° እና 82° ፣ እና ኬንትሮስ 19° እና 169°፡ 9,000 ኪሜ (5,600 ማይል) ከምስራቅ ወደ ምዕራብ እና ከ2,500 እስከ 4,000 ኪሜ (ከ1,600 እስከ 2,500 ማይል) ከሰሜን ወደ ደቡብ ትዘረጋለች። በመሬት ስፋት፣ ከሶስት አህጉራት የሚበልጥ ሲሆን ከፕሉቶ ጋር ተመሳሳይ የሆነ የገጽታ ስፋት አለው። ሩሲያ ዘጠኝ ዋና ዋና የተራራ ሰንሰለቶች ያሏት ሲሆን እነሱም በካውካሰስ ተራሮች ላይ ጉልህ የሆነ ክፍል የሚጋሩት በደቡብ ምዕራብ ክልሎች ይገኛሉ (በሩሲያ እና በአውሮፓ 5,642 ሜትር (18,510 ጫማ) ከፍታ ያለው የኤልብሩስ ተራራን ይይዛል); በሳይቤሪያ ውስጥ የአልታይ እና የሳያን ተራሮች; እና በምስራቅ የሳይቤሪያ ተራሮች እና በሩሲያ ሩቅ ምስራቅ ውስጥ በካምቻትካ ባሕረ ገብ መሬት (, በ 4,750 ሜትር (15,584 ጫማ) በዩራሲያ ውስጥ ከፍተኛው ንቁ እሳተ ገሞራ ነው) የያዘ. የኡራል ተራሮች ከሰሜን ወደ ደቡብ በሀገሪቱ ምዕራብ በኩል የሚጓዙት በማዕድን ሀብት የበለፀጉ እና በአውሮፓ እና በእስያ መካከል ባህላዊ ድንበር ይመሰርታሉ። ሩሲያ ከሶስት ውቅያኖሶች ጋር ከሚዋሰኑ የአለም ሁለት ሀገራት አንዷ እንደመሆኗ መጠን ከብዙ ባህር ጋር ትስስር አላት። ዋና ደሴቶቹ እና ደሴቶቹ ኖቫያ ዘምሊያ፣ ፍራንዝ ጆሴፍ መሬት፣ ሰቬርናያ ዘምሊያ፣ አዲሱ የሳይቤሪያ ደሴቶች፣ ፣ የኩሪል ደሴቶች እና ሳክሃሊን ያካትታሉ። በሩሲያ እና በዩናይትድ ስቴትስ የሚተዳደረው የዲዮሜድ ደሴቶች በ3.8 ኪሜ (2.4 ማይል) ልዩነት አላቸው። እና ኩናሺር ደሴት የኩሪል ደሴቶች ከሆካይዶ፣ ጃፓን 20 ኪሜ (12.4 ማይል) ብቻ ይርቃሉ። ከ100,000 በላይ ወንዞች መኖሪያ የሆነችው ሩሲያ ከአለም ትልቁ የገጸ ምድር የውሃ ሃብት አንዱ ያላት ሲሆን ሀይቆቿ በግምት አንድ አራተኛ የሚሆነውን የአለም ፈሳሽ ውሃ ይይዛሉ። የባይካል ሀይቅ ትልቁ እና ከሩሲያ ንጹህ የውሃ አካላት መካከል በጣም ታዋቂው የአለም ጥልቅ ፣ ንፁህ ፣ ጥንታዊ እና በጣም አቅም ያለው ንጹህ ውሃ ሀይቅ ነው ፣ ከአለም ንፁህ የገጽታ ውሃ ከአንድ አምስተኛ በላይ ይይዛል። በሰሜን ምዕራብ ሩሲያ የሚገኙት ላዶጋ እና ኦኔጋ በአውሮፓ ከሚገኙት ትላልቅ ሀይቆች መካከል ሁለቱ ናቸው። በአጠቃላይ ታዳሽ የውሃ ሀብቶች ሩሲያ ከብራዚል ቀጥሎ ሁለተኛ ነች። በምዕራብ ሩሲያ የሚገኘው ቮልጋ፣ እንደ ሩሲያ ብሔራዊ ወንዝ በሰፊው የሚነገርለት በአውሮፓ ውስጥ ረጅሙ ወንዝ ነው። በሳይቤሪያ የሚገኙት የኦብ፣ የኒሴይ፣ የሌና እና የአሙር ወንዞች ከአለም ረዣዥም ወንዞች መካከል ናቸው። 2 ጥንታዊ መድረኮችን የሚለየው የኡራል-ሞንጎሊያ ኤፒፓልዮዞይክ የታጠፈ ቀበቶ መዋቅር ውስጥ የ ሪፊን ፣ ባይካል ሳላይር, ካሌዶኒያኛ እና ሄርሲኒያን የታጠፈ ቦታዎች አሉ. የየኒሴይ-ሳያን-ባይካል የሪፊያን እና የባይካል ማጠፍያ የሳይቤሪያ መድረክን ያዘጋጃል። ከምስራቃዊ አውሮፓ መድረክ ጋር ባለው ድንበር ላይ፣ በፔርሚያን ስትራታ የተሞላው የሲስ-ኡራል የኅዳግ ገንዳ በሰሜን ውስጥ ጠንካራ የድንጋይ ከሰል እና በገንዳው መካከለኛ ክፍል ውስጥ የፖታስየም ጨዎችን (ኡራልን ይመልከቱ)። በሩሲያ ግዛት ላይ ያለው የፓሲፊክ የታጠፈ ቀበቶ በከፍተኛ ሰሜናዊ ምዕራብ ክፍል ይወከላል ፣ በውስጡም ጥንታዊ የቅድመ-ሪፊያን ግዙፍ ፣ የሜሶዞይክ እና የሴኖዞይክ ማጠፍያ አካባቢዎች እና ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ንቁ ዞኖች ይገኛሉ። በቬርኮያንስክ-ቹኮትካ ክልል ውስጥ የወርቅ ክምችቶች ከጁራሲክ እና የታችኛው ክሪቴሴየስ ግራናይት ወረራዎች እንዲሁም ከቲን፣ ከተንግስተን እና ከሜርኩሪ ጋር ተያይዘው ይታወቃሉ። ትላልቅ የድንጋይ ከሰል ክምችቶች በ ገንዳ እና በዚሪያንስክ የመንፈስ ጭንቀት ውስጥ በሚገኙ ሞላሰስ ውስጥ ይገኛሉ. የምእራብ ካምቻትካ የታጠፈ ስርዓት የላይኛው ክሪታሴየስ ጂኦሳይክሊናል ውስብስብ ነው፣ እሱም በግራናይት-ግኒዝ እና ሼል-ማፊክ ምድር ቤት ላይ ተደራርቦ ነበር፣ እና ከታጠፈ በኋላ በፓሊዮጂን-ኒኦጂን ዓለቶች ተሸፍኗል። የምስራቃዊው ዞን በተደራረቡ ዘመናዊ እሳተ ገሞራዎች (28 ንቁ እሳተ ገሞራዎች) ይታወቃል. የኩሪል ደሴት አርክ ታላቁ እና ትንሹ ሪጅስ 39 ንቁ እሳተ ገሞራዎች ያሉት ሲሆን ክሪታሴየስ እና ኳተርንሪ የእሳተ ገሞራ- ደለል እና የእሳተ ገሞራ ፍጥረታት ናቸው። የ ቅስት ወጣት ሥርዓት የተከፋፈለ ነው, እና ፊት ለፊት, እንዲሁም በካምቻትካ ምሥራቃዊ ክፍል ፊት ለፊት, ጥልቅ-የውሃ ቦይ አለ. የሳክሃሊን ሴኖዞይክ የታጠፈ ክልል በማዕከላዊ ሳክሃሊን ግራበን ተለያይቶ ወደ ምስራቃዊ እና ምዕራባዊ ዞኖች የተከፈለ ነው። የነዳጅ እና የጋዝ ክምችቶች ከሰሜን ሳካሊን ዲፕሬሽን ጋር የተቆራኙ ናቸው, እና የድንጋይ ከሰል ክምችቶች በደሴቲቱ ላይ ከሚገኙት የመካከለኛው ሚዮሴን ድንጋዮች ጋር የተቆራኙ ናቸው. የአየር ንብረት የሩሲያ ስፋት እና የብዙዎቹ አከባቢዎች ከባህር ርቀው የሚገኙት ከታንድራ እና ከደቡብ ምዕራብ ጽንፍ በስተቀር በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ ክፍሎች እርጥበት ያለው አህጉራዊ የአየር ንብረት የበላይነትን ያስከትላል። በደቡብ እና በምስራቅ የሚገኙት የተራራ ሰንሰለቶች ከህንድ እና ፓሲፊክ ውቅያኖሶች የሚነሳውን የሞቀ አየር ፍሰት ያደናቅፋሉ ፣ የአውሮፓ ሜዳ በምእራብ እና በሰሜን በኩል በአትላንቲክ እና በአርክቲክ ውቅያኖሶች ላይ ተጽዕኖ እንዲያሳድር ይከፍታል። አብዛኛው የሰሜን ምዕራብ ሩሲያ እና ሳይቤሪያ የከርሰ ምድር አየር ንብረት አላቸው፣ በሰሜን ምስራቅ ሳይቤሪያ ውስጣዊ ክልሎች እጅግ በጣም ከባድ ክረምት (በአብዛኛው ሳካሃ፣ ቀዝቃዛው ሰሜናዊ ዋልታ የሚገኝበት እና ዝቅተኛ የሙቀት መጠን -71.2 ° ሴ ወይም -96.2 °) እና የበለጠ መጠነኛ ክረምት በሌላ ቦታ። በአርክቲክ ውቅያኖስ አቅራቢያ ያለው ሰፊ የሩሲያ የባህር ዳርቻ እና የሩሲያ አርክቲክ ደሴቶች የዋልታ የአየር ንብረት አላቸው። በጥቁር ባህር ላይ ያለው የክራስኖዶር ክራይ የባህር ዳርቻ ክፍል በተለይም ሶቺ እና አንዳንድ የሰሜን ካውካሰስ የባህር ዳርቻ እና የውስጥ ክፍልፋዮች እርጥብ እና እርጥብ ክረምት ያለው እርጥብ የአየር ንብረት አላቸው። በብዙ የምስራቅ ሳይቤሪያ እና የሩሲያ ሩቅ ምስራቅ ክልሎች ክረምቱ ከበጋ ጋር ሲወዳደር ደረቅ ነው; ሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች በየወቅቱ የበለጠ ዝናብ ያጋጥማቸዋል። በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ ክፍሎች የክረምት ዝናብ እንደ በረዶ ይወርዳል። የምዕራባዊው የካሊኒንግራድ ክልል ክፍሎች እና በደቡባዊ ክራስኖዶር ክራይ እና በሰሜን ካውካሰስ አንዳንድ ክፍሎች የውቅያኖስ የአየር ንብረት አላቸው። በታችኛው ቮልጋ እና ካስፒያን ባህር ዳርቻ ያለው ክልል እንዲሁም አንዳንድ ደቡባዊ የሳይቤሪያ ቁንጮዎች በከፊል ደረቃማ የአየር ጠባይ አላቸው። በአብዛኛዎቹ ክልሎች ውስጥ ሁለት የተለያዩ ወቅቶች ብቻ ናቸው, ክረምት እና በጋ; እንደ ጸደይ እና መኸር በአብዛኛው በጣም ዝቅተኛ እና እጅግ በጣም ከፍተኛ በሆነ የሙቀት መጠን መካከል አጭር የለውጥ ወቅቶች ናቸው. በጣም ቀዝቃዛው ወር ጥር (የካቲት በባህር ዳርቻ ላይ); በጣም ሞቃት ብዙውን ጊዜ ሐምሌ ነው። ከፍተኛ የሙቀት መጠኖች የተለመዱ ናቸው። በክረምት ወቅት የሙቀት መጠኑ ከደቡብ እስከ ሰሜን እና ከምዕራብ ወደ ምስራቅ ይበርዳል። በሳይቤሪያ ውስጥ እንኳን ክረምቱ በጣም ሞቃት ሊሆን ይችላል. ብዝሃ ህይወት ሩሲያ ግዙፍ በሆነ መጠንዋ ምክንያት የዋልታ በረሃዎች፣ ታንድራ፣ የደን ታንድራ፣ ታይጋ፣ የተቀላቀለ እና ሰፊ ደን፣ የደን ስቴፔ፣ ስቴፔ፣ ከፊል በረሃ እና የሐሩር ክልልን ጨምሮ የተለያዩ ስነ-ምህዳሮች አሏት። ከሩሲያ ግዛት ውስጥ ግማሽ ያህሉ በደን የተሸፈነ ነው, እና በዓለም ላይ ትልቁ የደን ክምችት አለው, እሱም "የአውሮፓ ሳንባ" በመባል ይታወቃል; በሚወስደው የካርቦን ዳይኦክሳይድ መጠን ከአማዞን ደን ቀጥሎ ሁለተኛ ነው። የሩስያ ብዝሃ ህይወት 12,500 የቫስኩላር ተክሎች, 2,200 የብሪዮፊት ዝርያዎች, 3,000 የሚያህሉ የሊች ዝርያዎች, 7,000-9,000 የአልጌ ዝርያዎች እና 20,000-25,000 የፈንገስ ዝርያዎችን ያጠቃልላል. የሩሲያ እንስሳት ከ 320 በላይ አጥቢ እንስሳት ፣ ከ 732 በላይ የአእዋፍ ዝርያዎች ፣ 75 የሚሳቡ እንስሳት ፣ ወደ 30 የሚጠጉ የአምፊቢያን ዝርያዎች ፣ 343 የንፁህ ውሃ ዓሳ ዝርያዎች (ከፍተኛ ኤንደምዝም) ፣ በግምት 1,500 የጨው ውሃ ዓሳ ፣ 9 የሳይክሎስቶማታ ዝርያዎች እና በግምት 100-150,000 ኢንቬርቴብራቶች (ከፍተኛ የደም መፍሰስ). በግምት 1,100 የሚሆኑ ብርቅዬ እና ሊጠፉ የተቃረቡ የእፅዋት እና የእንስሳት ዝርያዎች በሩሲያ ቀይ መረጃ መጽሐፍ ውስጥ ተካትተዋል። የሩስያ ሙሉ በሙሉ ተፈጥሯዊ ስነ-ምህዳሮች ወደ 15,000 የሚጠጉ ልዩ ጥበቃ በሚደረግላቸው የተፈጥሮ ግዛቶች ውስጥ የተጠበቁ ናቸው የተለያዩ ደረጃዎች , ከጠቅላላው የሀገሪቱ ክፍል ከ 10% በላይ ይዘዋል. እነሱም 45 የባዮስፌር ክምችቶች፣ 64 ብሄራዊ ፓርኮች እና 101 የተፈጥሮ ክምችቶችን ያካትታሉ። ሩሲያ እስካሁን ድረስ በሰው ያልተነኩ ብዙ ሥነ-ምህዳሮች አሏት። በዋነኛነት በሰሜናዊ ታይጋ አካባቢዎች እና በሳይቤሪያ ንዑስ ታንድራ ውስጥ። ሩሲያ በ2019 የደን መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ አማካኝ ነጥብ 9.02 ያስመዘገበች ሲሆን ከ172 ሀገራት 10ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያ ደረጃ ዋና ሀገር። መንግስት እና ፖለቲካ ሩሲያ ያልተመሳሰለ ፌዴሬሽን እና ከፊል ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ነው, እሱም ፕሬዚዳንቱ ርዕሰ መስተዳድር ናቸው, እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስት መሪ ናቸው. በመሠረታዊነት የተዋቀረው የመድበለ ፓርቲ ተወካይ ዴሞክራሲ ሲሆን ፌዴራል መንግሥት በሶስት ቅርንጫፎች የተዋቀረ ነው፡- ህግ አውጪ፡- 450 አባላት ያሉት የግዛት ዱማ እና 170 አባላት ያሉት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራል ህግን ያፀደቀው ፣ ጦርነት አውጀዋል ፣ ስምምነቶችን ያፀድቃል ፣ የቦርሳውን ስልጣን እና የፕሬዚዳንቱን የመክሰስ ስልጣን ያለው የሩሲያ የሁለት ምክር ቤት ፌዴራል ምክር ቤት . ሥራ አስፈፃሚ: ፕሬዚዳንቱ የጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ ነው, እና የፌዴራል ህጎችን እና ፖሊሲዎችን የሚያስተዳድሩ እና የሚያስፈጽም የሩሲያ መንግስት (ካቢኔ) እና ሌሎች መኮንኖችን ይሾማል. ዳኝነት፡- በፕሬዚዳንቱ አቅራቢነት በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሾሙ ዳኞች ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የሥር ፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሕጎችን ተርጉመው ሕገ መንግሥታዊ ናቸው የሚሏቸውን ሕጎች መሻር ይችላሉ። ፕሬዚዳንቱ የሚመረጠው በሕዝብ ድምፅ ለስድስት ዓመታት የሥራ ዘመን ሲሆን ከሁለት ጊዜ በላይ ሊመረጥ አይችልም። የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ምክትሎቻቸው፣ ሚኒስትሮች እና ሌሎች የተመረጡ ግለሰቦችን ያቀፈ ነው። ሁሉም በፕሬዚዳንቱ የተሾሙት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት ነው (የኋለኛው ሹመት ግን የግዛቱን ዱማ ፈቃድ ይጠይቃል)። ዩናይትድ ሩሲያ በሩሲያ ውስጥ የበላይ የፖለቲካ ፓርቲ ሲሆን "ትልቅ ድንኳን" ተብሎም ተገልጿል. የፖለቲካ ክፍሎች በሕገ መንግሥቱ መሠረት የሩስያ ፌዴሬሽን 85 የፌዴራል ርዕሰ ጉዳዮችን ያቀፈ ነው. እ.ኤ.አ. በ 1993 አዲሱ ሕገ መንግሥት ሲፀድቅ 89 የፌዴራል ጉዳዮች ተዘርዝረዋል ፣ ግን የተወሰኑት በኋላ ተዋህደዋል። የፌዴራል ርዕሰ ጉዳዮች በፌዴሬሽን ምክር ቤት, በፌዴራል ምክር ቤት የላይኛው ምክር ቤት ውስጥ እኩል ውክልና አላቸው-ሁለት ተወካዮች እያንዳንዳቸው. እነሱ ግን በሚደሰቱት የራስ ገዝ አስተዳደር ደረጃ ይለያያሉ። በ 2000 የሩስያ ፌዴራል አውራጃዎች በ 2000 በፑቲን የተመሰረቱት የማዕከላዊ መንግስት የፌዴራል ርዕሰ ጉዳዮችን ለመቆጣጠር ነው. በመጀመሪያ ሰባት፣ በአሁኑ ጊዜ ስምንት የፌደራል ወረዳዎች አሉ፣ እያንዳንዳቸው በፕሬዚዳንቱ በተሾሙ መልእክተኞች የሚመሩ ናቸው። የውጭ ግንኙነት ሩሲያ እ.ኤ.አ. በ2019 ከአለም አምስተኛዋ ትልቁ የዲፕሎማሲያዊ ትስስር ነበራት። ከ190 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል ሀገራት፣ ሁለት በከፊል እውቅና ካላቸው ሀገራት እና ከሶስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ታዛቢ መንግስታት ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን ትጠብቃለች። ከ144 ኤምባሲዎች ጋር ሩሲያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ከአምስቱ ቋሚ አባላት አንዷ ስትሆን ልዕለ ኃያል ሀገር ነች። በታሪክ ውስጥ ትልቅ ኃይል እና ጉልህ የሆነ የክልል ኃይል ነበር. ሩሲያ የ 20፣ የአውሮፓ ምክር ቤት፣ እና አባል ነች። እንደ ሲአይኤስ፣ ኢኤኢዩ፣ ፣ እና ባሉ ድርጅቶች ውስጥ የመሪነት ሚና ይጫወታል። ሩሲያ ከጎረቤት ቤላሩስ ጋር የቅርብ ግንኙነት ትኖራለች ፣ እሱም በዩኒየን ግዛት ውስጥ ፣ ከሩሲያ ጋር የኋለኛው ኮንፌዴሬሽን ነው። ሁለቱም ሀገራት ጠንካራ የባህል፣ የጎሳ እና የሃይማኖት ዝምድና ስለሚኖራቸው ሰርቢያ ከሩሲያ ጋር በታሪካዊ የቅርብ አጋር ነበረች። ህንድ ከሩሲያ ወታደራዊ መሳሪያዎች ትልቁ ደንበኛ ስትሆን ሁለቱ ሀገራት ከሶቪየት ዘመነ መንግስት ጀምሮ ጠንካራ ስልታዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው። ሩሲያ በጂኦፖለቲካዊ ጠቀሜታ በደቡብ ካውካሰስ እና በመካከለኛው እስያ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል። እና ሁለቱ ክልሎች እንደ ሩሲያ "ጓሮ" ተገልጸዋል. በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን በሩሲያ እና በቻይና መካከል ያለው ግንኙነት በከፍተኛ ደረጃ በሁለትዮሽ እና በኢኮኖሚ ተጠናክሯል; በጋራ የፖለቲካ ፍላጎቶች ምክንያት. ቱርክ እና ሩሲያ ውስብስብ ስትራቴጂካዊ፣ ጉልበት እና የመከላከያ ግንኙነት አላቸው። ሩሲያ ስትራቴጂካዊ እና ኢኮኖሚያዊ አጋር በመሆኗ ከኢራን ጋር ጥሩ ግንኙነት አላት። ሩሲያ በአርክቲክ፣ በእስያ-ፓሲፊክ፣ በአፍሪካ፣ በመካከለኛው ምስራቅ እና በላቲን አሜሪካ ተጽእኖዋን ለማስፋት እየገፋች ነው። በተቃራኒው ሩሲያ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያለው ግንኙነት; በተለይም ዩናይትድ ስቴትስ, የአውሮፓ ህብረት እና ኔቶ; ቀስ በቀስ እየተባባሱ መጥተዋል.
2049
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9A%E1%88%8D
ብራዚል
ብራዚል በደቡብ አሜሪካ በመሬት ስፋትም ሆነ በሕዝብ ብዛት አንደኛዋ ትልቅ አገር ነች። በአለም አንደኛ ቡድን በእግር ኳስ አላት። ይፋዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝ ሲሆን መነጋገሪያው ግን በፖርቱጋል ከሚነገረው መደበኛ ፖርቱጊዝ እንደ ቀበሌኛ ትንሽ ይለያል። ከዚያ በቀር ብዙ የጥንታዊ ኗሪዎች ልሳናት የሚችሉ ጎሣዎች ይገኛሉ። አንዳንድ ማህበረሠብ ደግሞ ጀርመንኛን ወይንም ጣልኛን ይናገራል። ሃይማኖት በብራዚል ሃይማኖት ፣ መቶኛ ካቶሊካዊነት 64.6% ፕሮቴስታንት 22.2% አግኖስቲስቲዝም + ኤቲዝም + ሃይማኖት የለውም 8% ሌሎች እምነቶች 3.2% መናፍስታዊ እምነት 2% ሕገ-መንግሥቱ የአምልኮ ነፃነትን እና የቤተክርስቲያን-መገንጠልን የመለያየት ነፃነት ያወጣል ፣ ብራዚል በይፋዊ ዓለማዊ መንግስት ያደርገዋል ፣ ምንም እንኳን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የበለጠ ልዩ መብት ብትኖራትም ማንኛውንም አይነት የሃይማኖት መቻቻል ይከለክላል.398 ከላይ የተጠቀሰው የካቶሊክ እምነት በአገሪቱ ውስጥ ትልቁ እምነት መሆኑን ነው ፣ ስለሆነም ብራዚል በዓለም ውስጥ ትልቁ የካቶሊክ ብዛት አላት ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 2010 በተደረገው ቆጠራ መሠረት በብራዚል ውስጥ በጣም ተከታዮች ያሉባቸው ሃይማኖቶች የካቶሊክ እምነት ናቸው ፣ ይህም የህዝብ ብዛት 64.6% (123 ሚሊዮን) ይወክላል ፣ የፕሮቴስታንት እምነትም በተለያዩ ገጽታዎች (በታሪካዊ እና በ ንጠቆስጤ) በ 22.2 % (42.3 ሚሊዮን) እና መናፍስታዊነት ፣ 2% (3.8 ሚሊዮን) ተከትለዋል ፡፡ 8% (15.3 ሚሊዮን) ማንኛውንም ሃይማኖት አይከተሉም (ኤቲስት ፣ ፕሮሞሽን ፣ ፕሮቲኖች ፣ ወዘተ) ፡፡ የፌዴራል መንግሥት ፣ የክልሎች ወይም የፌዴራል አውራጃ እንዲሁም መዘጋጃ ቤቶች የየራሳቸውን የትምህርት ሥርዓቶች ማስተዳደርና ማደራጀት እንዳለባቸው የፌዴራል ሕገ መንግሥትና የመመሪያ መመሪያዎች እና ብሔራዊ ትምህርት (ኤል.ኤስ.ቢ.) ይወስናል ፡፡ እያንዳንዳቸው እነዚህ የሕዝብ ትምህርት ሥርዓቶች ገንዘብ የሚያመነጭ የራሱ የሆነ የጥገና ሥራ ኃላፊነት አለባቸው ፡፡ አዲሱ ህገ-መንግስት 25% የስቴቱን በጀት እና 18% የፌዴራል ግብር እና የማዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን ይይዛል። በዩኤንዲ መረጃ መሠረት እ.ኤ.አ. በ 2007 የመማሪያ ብዛቱ 90% ነበር ፣ ይህ ማለት 14.1 ሚሊዮን ብራዚላዊያን ማንበብና መጻፍ አልቻሉም ፡፡ ተግባራዊ ማንበብና መጻፍ ወደ 21.6% አድጓል ፡፡ ከ 6 እስከ 14 ዓመት ባለው ቡድን ውስጥ 97% ፣ እና ከ 15 እስከ 17 ዓመት ባለው ሰዎች ውስጥ 82.1% ነበር ፡፡ ዕድሜያቸው ከ 10 ዓመት በላይ ለሆኑት አማካይ የጥናት ጊዜ 6.9 ዓመታት ነበር ፡፡ ከፍተኛ ትምህርት የሚጀምረው ከሁለተኛ ደረጃ በሚመረቅበት ጊዜ ሲሆን ፣ በልዩ ልዩ አካዴሚያዊ ወይም ሙያዊ የሥራ መስክ ልዩ ችሎታዎችን ሊሰጡ የሚችሉ አማራጮችን ሊሰጥ ይችላል ፡፡ በትምህርት ቤቱ ላይ በመመርኮዝ ተማሪዎች በድህረ-ምረቃ ኮርሶች ወይም ላ ትምህርታቸውን (ዳራ) ማሻሻል ይችላሉ / ከፍተኛ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለመከታተል በሕግ መመሪያዎች እና የትምህርት ማዕከላት ሁሉም ደረጃዎች ማጠናቀቅ ግዴታ ነው ፡፡ ተማሪው አካላዊ ፣ አእምሯዊ ፣ የእይታ ወይም የኦዲት ክፍል ቢሆን ምንም ዓይነት የአካል ጉዳት የማያደርስበት እስከሆነ ድረስ ፣ ቅድመ-ትምህርት ቤት ፣ መሠረታዊና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ያስተምራል ፡፡ የብራዚል የህዝብ ጤና ስርዓት-ሲቲማ ኒያኒ ዴ ሳኡዴ-በሁሉም የመንግስት ደረጃዎች የሚተዳደር ሲሆን የግል የጤና ሥርዓቶች ደግሞ ተጓዳኝ ሚና ይጫወታሉ የህዝብ ጤና አገልግሎቶች ለሁሉም ብራዚላዊያን እንደሚሰጡ ሁለንተናዊ ናቸው ፡፡ ነዋሪዎችን በነፃ ሆኖም የጤና ማዕከላትና ሆስፒታሎች ግንባታና ጥገና በግብር የተደገፈ በመሆኑ አገሪቱ በየዓመቱ ከ 9 በመቶው ን በጤና ወጭዎች ታወጣለች ፡፡ በ 1000 ነዋሪ ሐኪሞች እና 2.4 የሆስፒታል አልጋዎች ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1988 ሁለንተናዊ የጤና ስርዓት ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ የተሻሻሉ መሻሻል ቢኖርም በብራዚል በሕዝባዊ ጤና ላይ አሁንም ብዙ ችግሮች አሉ ፡፡ መፍትሄ ለማግኘት ከ 2006 ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የሕፃናቱ ከፍተኛ መጠን እና የእናቶች ሞት (በ 1000 የወሊድ ሞት 73,7 ሰዎች) ናቸው ፡፡ ተላላፊ ባልሆኑ ተላላፊ በሽታዎች ምክንያት እንደ የልብና የደም ቧንቧ በሽታዎች (151,00 በአንድ 100,000 ነዋሪ ሞት) እና ካንሰር (ከ 100,000 ነዋሪዎች 72.7 ሰዎች ሞት) በብራዚል ህዝብ ጤና ላይም ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራሉ ፡፡ በመጨረሻም ፣ እንደ አንዳንድ የመኪና አደጋዎች ፣ አመፅ እና ራስን ማጥፋትን ያሉ አንዳንድ ውጫዊ ግን መከላከል ምክንያቶች በአገሪቱ ውስጥ ከሞቱት የ 14.9% ሰዎች ሞት ምክንያት ሆነዋል ፡፡ የብራዚል ሥነ ጥበብ ከ 19 ኛው ክፍለዘመን መጀመሪያ በፊት በብራዚል ውስጥ ዋነኛው ዘይቤ በብራዚልነት ፣ በዘመናዊነት ፣ አገላለፅነት ፣ ኪዩቢዝም ፣ እስከ ግብረ-ሰዋዊነት ድረስ በተለያዩ ዘይቤዎች ተዳሷል ፡፡ ሆኖም የብራዚል የመጀመሪያዎቹ የጥበብ ምሳሌዎች ከ 15,000 ዓመታት ወዲህ ባለው በሴራ ዴ ካቪቫራ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ዋሻ ሥዕሎች ናቸው ፡፡ እንደ ቅድመ-ሀፓናዊ ጊዜዎች ካሉ ትናንሽ የሴራሚክ እና የድንጋይ ቅርፃ ቅርጾች ብቻ የተወሰዱት ፡፡ ዋና የኪነ ጥበባዊ መግለጫዎች በኋላ ፣ በዚህ ደረጃ በተደረጉት ሥዕሎች ፣ ቅርፃ ቅርጾች እና ሕንፃዎች መሠረት እንደተመለከተው በብራዚል ሥነጥበብ ውስጥ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ የሥነጥበብ እንቅስቃሴ ባሮክ ነበር ፡፡ ብሄራዊ ነፃነት ከመጀመሩ ጥቂት ቀደም ብሎ ፣ የኪነ-ጥበባዊ ኢምፔሪያል አካዳሚ ተመሠረተ ፣ ከአስርተ ዓመታት በኋላ በሀገሪቱ ውስጥ የ 19 ኛው ክፍለዘመን ዋና የኪነ-ጥበብ እንቅስቃሴ ብቅ እያለ የብራዚል ሮማንቲዝም ፡፡ በዚህ ወቅት ፣ የአካዳሚክ ጥበብ ወደ “ወርቃማ ዘመን” ደርሷል ፣ እንደ ቪክቶር ሜይለሌስ እና ፔድሮ አሜሪክ ፣ ተወካዮች ከአውሮፓ አቻው የሚለዩት እንቅስቃሴዎችን በመፍጠር እንቅስቃሴን ከፈጠሩ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1922 “ዘመናዊው የጥበብ ሳምንት” ተካሄደ ፡፡ ሳኦ ፓውሎ ውስጥ የብራዚላዊው ዘመናዊነት መጀመሪያ ምልክት የሆነ ክስተት ፡፡ እንደ አኒታ ማልፋቲቲ ፣ ታርላሻ አምባ አማኤል ፣ ኤሚሊኖ ዲ ካልቫካናቲ ፣ ቪሲቴ ዶ ሬጎ ሞንቴሮ ፣ ቪክቶር ብሬ ፣ ሲንዲዶ ፖርትዋንሪ እና ኦስካር ኒየሜር ያሉ አርቲስቶች ፣ በተመሳሳይ ጊዜ በብራዚል ውስጥ የኪነጥበብ ጥበባት እድገትና እድገትን እንደረዱት ፡፡ . ብራዚል ካቴድራል ፣ በብራዚል የሥነ ሕንፃ ኦስካር ኒዬየር የተነደፈው ፣ እ.ኤ.አ. በ 1987 የዓለም ቅርስ ጣቢያ መሆኑ ተገለጸ ፡፡ በአገሪቱ ታሪክ ውስጥ ከታዩት እጅግ ግዙፍ ወንበዴዎች አንዱ የሆነው ዕረፍቱ ፡፡ የብራዚል ሲኒማ ሥነ ጥበብ በ 19 ኛው መቶ ዘመን መገባደጃ ላይ እንደ ገና የተወለደ ነው። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ለምርትዎቻቸው አዲስ ዓለም አቀፍ ዕውቅና እየሰፋ ነበር ፡፡ በርካታ የብራዚል ፊልሞች የአለምአቀፍ ሃያሲያን ዕውቅና ያገኙ እና በምድባቸው ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሽልማቶችን አግኝተዋል ፡፡ ለምሳሌ ፣ ኒኒስ (በዮሴ ፓዳልታ) በሮ ቲማቲሞች መሠረት በአሜሪካ ውስጥ ምርጥ ግምገማዎች ያለው የውጭ ፊልም ነው ፣ የ ተስፋ ሰጪዎች (በ ) በካኒስ ፊልም ፌስቲቫል የፓልሜ ዲ ኦርን አሸነፈ። ኒዲድ ደ ዲዮስ (በፈርሬስ ሜየርሌል) ታይምስ መጽሔት ከተመረጡት 100 ምርጥ ፊልሞች መካከል አንዱ ሆኖ ተመረጠ። በተቃራኒው ፣ ምንም እንኳን ቲያትር ከቅኝ ግዛት ዘመን ጀምሮ በጄይስቶቹ ወደ አገሪቱ ያስተዋወቀ ቢሆንም ፣ ይህ ጥበብ እስከ 19 ኛው ክፍለዘመን ድረስ በብራዚል ህዝብ ዘንድ ፍላጎት አልፈጠረም ፡፡ ሆኖም በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን አምባገነናዊ አገዛዞች ውስጥ ቲያትሩ በመንግሥት ሳንሱር ቁጥጥር ስር የነበረ ሲሆን በአገሪቱ ውስጥ ሊታዩ የሚችሉትን የሥራ ዓይነቶች እና ዓይነቶች ይገድባል ፡፡ በመጨረሻው የወታደራዊ ስርዓት ውድቀት ወቅት በርካታ ብራዚላዊያን ተዋናዮች እንደ ጌራል ቶማስ ፣ ኡልሲስ ክሩዝ ወዘተ የመሳሰሉትን በሚሰማሩበት መስክ በዓለም ዙሪያ ጎልቶ ወጥተዋል ፡፡ የብራዚል ሙዚቃ በአፍሪካ ፣ በአውሮፓ እና በአሜሪኒያን ቅር ች ተፅእኖ ያላቸውን የተለያዩ የክልል ዘይቤዎችን ይ ል ፡፡ ከጊዜ በኋላ ሳባ ፣ ብራዚላዊ ዝነኛ ሙዚቃ ፣ ቾሮ ፣ ሴርታንጆ ፣ ቢርጋ ፣ ፎሮ ፣ ፍሮ ፣ ማራካታ ፣ ቦሳ ኖቫ ፣ የብራዚል ዓለት እና አዜኤልን ጨምሮ በብዙ የተለያዩ ዓይነቶች ውስጥ ብሔራዊ ሙዚቃ ተፈልሷል ፡፡ አንቶኒዮ ካርሎስ ኢዮብም ፣ ሄሪ ፣ እና በውጭ አገር በጣም የታወቁ ሙዚቀኞች በመሆናቸው የዓለም አቀፋዊ ዕውቅና አግኝተዋል ፡፡ የብራዚል ሥነ ጽሑፍ የተጀመረው በ 16 ኛው ክፍለዘመን ብራዚል ከተገኘ በኋላ በዬይቶች ከተበረታቱት የስነፅሁፍ እንቅስቃሴ የተነሱ ናቸው፡፡በመጀመሪያው ጊዜ ከፖርቹጋላዊ ሥነ ጽሑፍ ጋር የተቆራኘ ቢሆንም የነፃነት ጊዜ እና እስከ ምዕተ ዓመቱ ድረስ ነበር ፡፡ እንደ ሮማንቲሲዝም እና እውነታዊነት ባሉ እንቅስቃሴዎች ተጽዕኖ ነበር ፡፡ የብራዚል ሥነ ጽሑፍ እ.ኤ.አ. በ 1922 ከሌሎች ሀገራት ስራዎች ጋር የተጣራ ዕረፍትን ያሳለፈውን የዘመናዊ ስነ-ጥበባት ሳምንት (እ.አ.አ.) የራሱ የሆነ ትምህርት ቤቶቻቸውን ወደ ዘመናዊው እና የመጀመሪያዎቹ ትውልዶቻቸው እንዲመሰረት መጣ ፡፡ በእውነት ነፃ አውጪ ፀሐፊዎች። እንደ ማኑዌል ባንደራ ፣ ካርሎስ ዶርሞንድ ደ አንድሬስ ፣ ጆዋ ጉዋማዌስ ሮሳ ፣ ክላሲስ ሊሴሰር እና ሴሲሊያ ሜይሌስ ያሉ በርካታ ታዋቂ ብራዚላዊ ጸሐፊዎች ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የተገኙ ናቸው። ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የብራዚል ሳይንሳዊ ምርት የተጀመረው በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ አስርት ዓመታት ውስጥ ሲሆን ፣ በፖርቱጋል ልዑል ገዥ ጁዋን ስድስተኛ የሚመራው የንጉሣዊው ቤተሰብ እና የፖርቹጋላዊው መኳንንት በሪዮ ዲ ጃኔሮ የፖርቹጋልን ናፖሊዮን ቦና ጦር ወረራ በመሸሽ በደረሰ ጊዜ ነበር ፡፡ እስከዚያ ጊዜ ድረስ ብራዚል ዩኒቨርሲቲዎች ወይም ሳይንሳዊ ድርጅቶች በሌሉበት የፖርቹጋላዊ ቅኝ ግዛት ነበረች ፣ ከስፔን ግዛት የአሜሪካ ቅኝ ግዛቶች በተቃራኒ ምንም እንኳን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ማንበብና መጻፍ ያልቻሉ ሰዎች ቢኖሩም ከ 16 ኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ የዩኒቨርሲቲዎች ቁጥር ነበረው ፡፡ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ልማት ብሔራዊ ምክር ቤት (ሲ.ሲ.ፒ.) የሳይንሳዊ እና የቴክኖሎጂ እንቅስቃሴዎችን እድገትና እድገትን የመመራት ፣ የማስተዳደር እና የማስፋፋት የመንግስት ኤጀንሲ ነው ።30 ነገር ግን በብራዚል የቴክኖሎጂ ምርምር በአብዛኛው የሚከናወነው በ የሕዝብ ዩኒቨርሲቲዎች እና የምርምር ተቋማት ፡፡ ከታወቁት የብራዚል ቴክኖሎጅያዊ ልማት ማዕከላት መካከል ኦስዋርዶ ክሩዝ ፣ ፣ የአየር ማቀፊያ ቴክኖሎጂ አጠቃላይ ትዕዛዝ ፣ እቴሬዛ ብራናርራራ ደ ፓስሲሳ አግሮፔኩሲያ እና ተቋማት ናቸው ፡፡ ብራዚል በላቲን አሜሪካ ውስጥ ለማስነሻ ተሽከርካሪዎች እና ሳተላይቶች ለማምረት ትልቅ ሀብትን ስለሚመደብ በላቲን አሜሪካ ውስጥ በጣም ከተሻሻሉ የቦታ ፕሮግራሞች አንዱ ነው ፡፡ እ.ኤ.አ. ጥቅምት 14 ቀን 1997 የብራዚል የጠፈር ኤጄንሲ ክፍሎቹን ለማቅረብ ከናሳ ጋር ስምምነት ተፈራረመ ፡፡ ይህ ስምምነት በሶዩዝ ተሽከርካሪ ላይ ለነበረው ማርኮ ፖንቴስ በማርች ፣ 2006 ፕላኔቷን ለመዞር የመጀመሪያዋ የብራዚል ተመራማሪ እንድትሆን የሚያስችል አጋጣሚ ፈጠረ ፡፡ ብሔራዊ ካንቺቶሮን ብርሃን ላብራቶሪ ፣ በካምፓስሳ ሳኦ ፓውሎ እስከአሁንም ድረስ በላቲን አሜሪካ ውስጥ ብቸኛው የመቧጠጫ ፍጥነት ያለው ብቸኛው ሰው ነው ፡፡ በሪዮ ዴ ጄኔሮ ግዛት ሬ ዴኑ የኑክሌር ነዳጅ ፋብሪካ የበለፀገው ዩራኒየም የሀገሪቱን የኃይል ፍላጎት ያሟላል ፡፡ ለአገሪቱ የመጀመሪያ የኑክሌር ባህር ሰርጓጅ ግንባታ እቅዶች አሉ፡፡ብራዚል እንዲሁ ከሦስት የላቲን አሜሪካ አገራት አን ናት ፡፡ . ብራዚል እንዲሁ እንደ አባቶች ፣ ሮቤርቶ ላሊ ዴ ሞራ እና ፍራንሲስ ጆአኦ ዴ አዜዶ ፣ አልቤርቶ ሳንቶስ ዱምቦንግ ፣ ኮሎራ ሰል ፣ ማርዮ ስንበርግ ፣ ዮሴ ሊዬስ ሎፔስ ፣ ሊዮፖልድ ፣ ፓውሎ ሪቢቦይም ፣ ካሳ ላቲስ ፣ አንድሪያ ፓል ፣ ኔሊዮ ጆሴ ኒኮላይ ፣ ኔልሰን ቤርዲን ፣ ቫል ብሬል ፣ ካርሎስ ቻግስ ፣ ኦስዋዋሮ ክሩዝ ፣ ሄሪኬክ ዴ ሮቻ ሊማ ፣ ሞሪኮዮ ሮቻ ኢ ሲልቫ እና ዩሪሲሊሌስ ዘሪቢኒ ናቸው። የጨጓራ በሽታ የብራዚል ምግብ የአገሬው ተወላጅ እና የስደተኛ ሕዝብ ድብልቅን የሚያንፀባርቅ ከክልል ወደ ክልል በጣም ይለያያል ፡፡ ይህ የክልላዊ ልዩነቶችን ጠብቆ ለማቆየት ብሔራዊ ን ገል ል ፣ ከእነዚህ መካከል በጣም ጥሩ ከሆኑት መካከል ፣ ብሄራዊ ምግብ ነው ፣ ፣ ፣ እና ። ብራዚል እንደ ብጊጋሬሮ እና ቤይጂንሆ ያሉ ብዙ የተለያዩ ጣፋጮች አሏት ፡፡ ብሄራዊ መጠጦች ቡናማ እና ካካዋ ናቸው ፣ በመጀመሪያ ከብራዚል የመጣ ሩቅ መጠጥ ፡፡ ይህ መጠጥ ከስኳር ዘንግ ይርቃል እናም የብሔራዊ ኮክቴል ፣ የካያፊሪንሃ ዋና ንጥረ ነገር ነው። የተለያዩ ምግቦች ቢኖሩም አንድ የተለመደው የብራዚል ምግብ ከበቆሎ ጋር ከበሰለ ባቄላ ጋር ፣ የበሬ ወይም የአሳማ ሥጋ እንዲሁም ሰላጣ ፣ ወይንም የተቀቀለ ወይንም የተጠበሰ እንቁላል ፣ የፈረንሣይ ፍሬዎች ወይም ከፋራ የተሰራ ዱቄት ፡፡ ካሳቫ እና ጨው ያለበት ሲሆን በመሠረቱ እሱ ኦርጋንኖ ፣ የተጠበሰ ሽንኩርት እና የተጠበሰ በርሜል ሊኖረው ይችላል፡፡በአብዛኛው ክልል ውስጥ ለሚኖረው ሞቃታማ የአየር ጠባይ ምስጋና ይግባቸው እንደ ‹ማንጎ› ያሉ በርካታ ፍራፍሬዎች ይበቅላሉ ፡፡ ፣ ፓፓያ ፣ አራኪ ፣ ኩባያ ፣ ብርቱካናማ ፣ ኮኮዋ ፣ ፣ ጉዋቫ ፣ የፍሬ ፍራፍሬ እና አናናስ። ከእነዚህ ፍራፍሬዎች ሁሉ ጭማቂዎች እና ቅመማ ቅመሞች ለቾኮሌት ፣ ለሻማ ፣ ለ አይስክሬም እና ለሌሎች ጣውላዎች ለማምረት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ናቸው፡፡በኢንዱስትሪ በበለፀጉ አገራት ሁሉ ፈጣን ምግብ የሚሰጡ ብዙ ኩባንያዎች መገኘታቸው እየጨመረ ነው ፡፡ በተለይም በከተሞች ውስጥ የብራዚል ህዝብ አመጋገብ እና የአመጋገብ ስርዓት ለውጦችን ያስከትላል ፡፡ ፓውሎ ሪቢቦይም ፣ ካሳ ላቲስ ፣ አንድሪያ ፓል ፣ ኔሊዮ ጆሴ ኒኮላይ ፣ ኔልሰን ቤርዲን ፣ ቫል ብሬል ፣ ካርሎስ ቻግስ ፣ ኦስዋዋሮ ክሩዝ ፣ ሄሪኬክ ዴ ሮቻ ሊማ ፣ ሞሪኮዮ ሮቻ ኢ ሲልቫ እና ዩሪሲሊሌስ ዘሪቢኒ ናቸው። ኗሪዎቹ ለእግር ኳስ ያላቸው ፍቅር አይበለጠም። ብዙ ሚሊዮን አድናቂዎች አሉት። የማወቅ ጉጉቶች ሊግ ኦፍ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች ከህዝብ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ታግደዋል።
52695
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%88%9E%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
ኦሞ ወንዝ
በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኘው የኦሞ ወንዝ (ኦሞ-ቦቴጎ ተብሎም ይጠራል) ከአባይ ተፋሰስ ውጭ ትልቁ የኢትዮጵያ ወንዝ ነው። ወሰኑ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ድንበሮች ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው የቱርካና ሀይቅ ጋር ይዋሃዳል። እንዲሁም ወንዙ የኢንዶራይክ ፍሳሽ ተፋሰስ ዋና ጅረት እና የቱርካና ተፋሰስ ነው። የወንዙ ተፋሰስ በ 1980 በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዝገብ ውስጥ እንዲካተት በማድረግ እንደ ቀደምት የድንጋይ መሳሪያዎች ባሉ በርካታ የቅድመ-ሆሚኒድ ቅሪተ አካላት እና በአርኪኦሎጂ ግኝቶች ታዋቂ ነው። የኦሞ ወንዝ ከጊቤ ወንዝ መጋጠሚያ ሲሆን እስከ አሁን ትልቁ የኦሞ ወንዝ ጅረት እና የዋቤ ወንዝ ትልቁ የግራ ባንክ የኦሞ ወንዝ 8°19′ሰ 37°28′ መጋጠሚያዎች፡ 8 °19′ 37°28′′። ከስፋታቸው፣ ከርዝመታቸው እና ከኮርሶቻቸው አንፃር የኦሞ እና የጊቤ ወንዞች አንድ እና አንድ ወንዝ እንደሆኑ ሆነው ነገር ግን የተለያየ ስም አላቸው። በመሆኑም አጠቃላይ የወንዙ ተፋሰስ አንዳንድ ጊዜ የኦሞ-ጊቤ ወንዝ ተፋሰስ ተብሎ ይጠራል። ይህ ተፋሰስ የምዕራብ ኦሮሚያን ከፊል እና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መካከለኛ ክፍል ያካትታል። የወንዙ ፍሳሽ በደቡብ አቅጣጫ ሆኖም ወደ ምእራብ ይታጠፋል ከ 7° ሰ 37° 30' ም 36° ም ተጉዞ ወደ ደቡብ ተጠምዞ እስከ 5° 30' ደ ከዚያ ትልቅ ደቡብ አቅጣጫ ተጠምዞ ወደ ደቡብ ወደ ቱርካና ሀይቅ ይቀላቀላል፡፡ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባሳተመው ጽሁፍ መሰረት የኦሞ ቦቴጎ ወንዝ 760 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው። የኦሞ-ቦቴጎ ወንዝ ፍሳሽ ከጊቢ እና ዋቢ ወንዞች ሙሉ ፋፋቲ 700 ሚትር ሲሆን የ ጊቢ እና የዋቢ ወሰኖች ከ 1060 ሚ እስከ 360 ሚ በሀይቁ ደረጃ ተጉዘው በጥድፊያ ወደ አቀበት ይወጠል ከዚያም ጉዞው በ ኮኮቢ እና ለሎችም ፋፋቲ እየተሰባብረ ከግርጎሪ ሸለቆ አንዱ ቱርካና ሀይቅ ውስጠ ይዘልቃል፡፡ የስፒክትረም መመሪያ ወደ ኢትዮጵያ ምዕሂት ገለጻ መሰረምት ይህ ቦታ በመስከረም እና በትቅምት ከክረምት ወንዙ ከፍተኛ ሳለ ለነጭ ወንዝ ጅልባ ጉዞ ተወዳጅ እንደሆነ ነው፡፡ ጊቢ ወንዝ በጣም አሰፈላጊ ገባር ሲሆን አነስተኛ ገባሪ ወንዞቹ እነ ዋቢ፣ ደንጩያ፣ ጎጅብ፣ ሙኢ እና ኡሰኖ ወንዞች ናችው፡፡ ለቀድሞዎቹ የጃንጄሮ እና የጋሮ ግዛቶች ምስራቃዊ ወሰን ፈጠረ። ኦሞ በዱር አራዊት የሚታወቁትን የማጎ እና የኦሞ ብሄራዊ ፓርኮችንም አልፏል። ብዙ እንስሳት በወንዙ አቅራቢያ እና በጉማሬዎች ፣ አዞዎች እና ፓፍ አዳሮችን ጨምሮ ይኖራሉ። የአርኪኦሎጂ ግኝቶች መላው የኦሞ ወንዝ ተፋሰስ በጂኦሎጂካል እና በአርኪዮሎጂ ረገድም ጠቃሚ ነው። ከታችኛው ሸለቆ ከ50,000 በላይ ቅሪተ አካላት ተለይተዋል፣ ከእነዚህም መካከል 230 የሆሚኒድ ቅሪተ አካላት ከፕሊዮሴን እና ከፕሊስቶሴን ጋር የተገናኙ ናቸው። የአውስትራሎፒተከስ እና ሆሞ ዝርያ ያላቸው ቅሪተ አካላት በተለያዩ የአርኪኦሎጂ ቦታዎች እንዲሁም ከኳርትዚት የተሰሩ መሳሪያዎች የተገኙ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ጥንታዊው የሆነው ከ2.4 ሚሊዮን ዓመታት በፊት ነው። በተገኙበት ጊዜ መሳሪያዎቹ በ ውስጥ ከሚታየው የበለጠ ጥንታዊ የሚባል የቅድመ-ኦልዶዋን ኢንዱስትሪ አካል ሊሆኑ እንደሚችሉ ይታሰብ ነበር. በኋላ ላይ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው የመሳሪያዎቹ ድፍድፍ ገጽታ በእውነቱ በጣም ደካማ በሆኑ ጥሬ እቃዎች የተከሰተ ነው, እና ጥቅም ላይ የዋሉት ቴክኒኮች እና ቅርፆች በኦልዶዋን ውስጥ እንዲካተቱ ያስችላቸዋል። በአካባቢው የመጀመሪያዎቹ የአርኪኦሎጂ ግኝቶች በ 1901 በፈረንሳይ ጉዞ ነበር. በጣም ጠቃሚ የሆኑት ግኝቶች በ 1967 እና 1975 መካከል በአለም አቀፍ የአርኪኦሎጂ ቡድን ተደርገዋል. ይህ ቡድን 2.5 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ እንዳለው የሚገመተውን የአንድ አውስትራሎፒቴከስ ሰው መንጋጋ አጥንትን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮችን አግኝቷል። አርኪኦሎጂስቶች ከጥንት ዘመን እና እስከ ፕሊዮሴን ዘመን ድረስ የ ቅሪተ አካላትን አግኝተዋል። የኳርትዝ መሳሪያዎች በወንዝ ዳርቻ ላይ ከተገኙት ጥቂት በኋላ የሆሞ ሳፒየንስ ቅሪቶች ተገኝተዋል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ቁፋሮው የተካሄደው በፈረንሳይ እና በአሜሪካ ጥምር ቡድን ነው። ከቀደምት የሆሚኒድ ቅሪተ አካላት በተጨማሪ በኦሞ ሸለቆ ውስጥ የተለያዩ አጥቢ እንስሳት እና አሳ ቅሪተ አካላት ተገኝተዋል። የሰው ተጽዕኖ የኦሞ የታችኛው ሸለቆ በአሁኑ ጊዜ በሺህዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት የተለያዩ ባህሎች እና ብሄረሰቦች ወደ ክልሉ ሲሰደዱ እንደ መስቀለኛ መንገድ እንደሆነ ይታመናል።እስከ ዛሬ ድረስ የኦሞ የታችኛው ሸለቆ ህዝብ ሙርሲ፣ ሱሪ ጨምሮ። , ኛንጋቶም, ዲዚ እና ሚኤን, በልዩነታቸው የተጠኑ ናቸው። ጣሊያናዊው አሳሽ ቪቶሪዮ ቦቴጎ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰኔ 29 ቀን 1896 በሁለተኛው የአፍሪካ ጉዞው በዚህ ጉዞው በሞተበት በ17 ማርች 1897 ኦሞ ወንዝ ደረሰ። የኦሞ ወንዝ በክብር ስሙ ኦሞ-ቦቴጎ ተባለ። ኸርበርት ሄንሪ ኦስቲን እና ሰዎቹ በሴፕቴምበር 12 ቀን 1898 ኦሞ ዴልታ ደረሱ እና በራስ ወልዳ ጊዮርጊስ የሚመራው የኢትዮጵያ ጉዞ ከዚህ ቀደም ሚያዝያ 7 በቱርካና ሀይቅ ሰሜናዊ ዳርቻ ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ እንደሰቀለ እና እንዲሁም የዘረፈ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ወደ ድህነት እንዲቀነሱ አድርጓል[ጥቅስ ያስፈልጋል]. ሌተናንት አሌክሳንደር ቡላቶቪች እ.ኤ.አ. ነሐሴ 21 ቀን 1899 ሀይቅ ላይ የደረሰውን ሁለተኛውን የኢትዮጵያ ጉዞ መርቶ በተመሳሳይ አጥፊ ነበር። ይህ ሆኖ ግን በፓርቲው ውስጥ ያሉት ፈረንሣውያን በኦሞ ወንዝ ዴልታ ውስጥ የሚገኙትን በርካታ አማካኞች ለመጀመሪያ ጊዜ በትክክል ካርታ ሠርተዋል። ይህ የኦሞ ወንዝ አተረጓጎም እስከ 1930ዎቹ ድረስ የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዎች ካርቶግራፊዎች ወንዙን እና ደላላው ላይ አዲስ እና ትክክለኛ አተረጓጎም ሲያደርጉ ቆይቷል። የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ጣቢያዎች በኦሞ ወንዝ ተፋሰስ ውስጥ በርካታ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና ግድቦች አሉ እነዚህም በኦሞ ወንዝ ገባር በሆኑት በግልገል ጊቤ ወንዝ እና ጊቤ ወንዝ ስም የተሰየሙ ናቸው። በተወሰነ መልኩ ግራ የሚያጋባ ስያሜ ቢኖርም በኦሞ ወንዝ ላይ የሚገኙ የሃገር በቀል የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና ግድቦች ናቸው። 1998 (ዓም) ጎርፍ በዚህ የአገሪቱ ክፍል ወቅቱን የጠበቀ ከባድ ዝናብ የተለመደ ቢሆንም፣ ልቅ ግጦሽ እና የደን መጨፍጨፍ ለዚህ አደጋ ተጠያቂ ናቸው። በተጨማሪም ተመልከት አባይ ወንዝ (ናይል) የኢትዮጵያ ወንዞች
48354
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B8%E1%88%90%E1%8D%8C%20%E1%89%B5%E1%8B%95%E1%8B%9B%E1%8B%9D%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%88%A5%E1%88%8B%E1%88%B4%20%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%20%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%8C%8B%E1%8B%8A
ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋዊ
ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋዊ በ፩፰፻፴፯ ዓ.ም. ከአቶ ወልደ አረጋዊና ከወይዘሮ ወለተ ጊዮርጊስ በደብረ ብርሃን አካባቢ ተወለዱ። ዕድሜያቸው ሲፈቅድላቸውም በአንኮበር ከተማ አስቀድመው የንባብ፤ ቀጥሎ የዜማ፤ የቅኔና የትርጓሜ ሐዲሳት ትምህርታችውን ተራ በተራ ተማሩ።በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን፤ ከኢትዮጵያ መንግሥት የጽሕፈት ሚኒስተርነት መዓርግ ጋር የአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ንቡረ ዕድነት ሹመት ተሰጥቶአቸዋል። በቅኔና በሥነ ጽሑፍ ሞያቸውም እጅግ የሚመሰገኑ ታላቅ ሊቅ ስለበሩ፡ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የኢትዮጵያ ሊቃውንትን ቅኔ አሰባስበው እንዲያሳትሙ ያነቃቁአቸውና ያበረታቱአቸው እንደነበር የታሪክ ዘገባዎች ያረጋግጣሉ። በዚሁም በታተመው የቅኔ መጽሐፍ ውስጥ በራሳቸው የተቀነባበሩት ልዩ ልዩ ቅኔዎች በከፍተኛ ሊቅነት መድረክ ላይ የቆሙ ለመሆናቸው ማረጋገጫዎች ናቸው። ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ በቤተ ክህነትም ሆነ ቤተ መንግሥት የክበረ አገልግሎት ለማበርከት በነበራቸው ፈላጎት መሠረት፤ በመጀመሪያ የንጉሥ ምኒልክ ባለቤት ለነበሩት ለወይዘሮ ባፈና ልዩ ጸሕፊ በመሆን በቅንነትና መታማኝነት አገልግሎታቸውን ጀመሩ። በኋላም አለቃ ወልደ መድኅን ይባሉ የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ ጸሐፌ ትእዛዝ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ፡ በ፩፰፻፷፬ ዓ.ም. "ጸሐፌ ትእዛዝ" ተብለው ተሾሙና የቤተ ክርስቲያንን ሊቃውንት ወደ ቤተ መንግሥት ለማቅረብና ቁልፍ ቁልፍ ይሆኑትንም ከፍተኛ ቦታዎች ለማስያዝ የመሸጋገሪያ ደልድይ ምክንያት ሆኑ። ይኽውም በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ሥራ አብዛኛውን የሚካሄደው በኢትዮጵያ ሊቃውንት ስለነበር ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የትምህርት ሚኒስቴር በመሆን በመላ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ትምህርት እንዲሰጥ በተጨማሪም የፍርድ ሚኒስቴርነቱንም ሥልጣን በሥራ በመተርጎም በከፍተኛ የነፍስ ግዳይ ወንጀል ላይ እንዃ ሳይቀር “ለሞት የሚያበቃ ወንጀል ነው ወይስ አያበቃውም” ብላ የመጨረሻውን ፍርድ እንዲጸድቅ በማድረግ ለኢትዮጵያ መንግሥት ታላቅ የሥራ ድርሻ በይበልጥ ለማበርከት የቻለችው በጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ የሥራ ዘመን እንደሆነ ይነገራል። ጸሐፌ ትእዛዝ የተማረና የተመራመረ፤ በአስተያየቱ የበሰለ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ካጋጠማቸው ለዚያ ምሁር ቀለብ ወይም ተገቢውን ሹመት ሳይሰጡ በፍጹም እንቅልፍ አይወስዳቸውም ነበር የሚሉ ብዙዎች ናቸው፡ ይሁን እንጂ ለሹመት የሚያጩትን እያንዳንዱን የኢትዮጵያ ሊቅ በጠባይ ይዘቱ በኩል ምን ዓይነት አቋም እንዳለው የማጥናቱና የመከታተሉን ጉዳይ ቅድሚያ ይሰጡት እንደነበልም ይነገራል። ያኽውም ዛሬ ሾሞ ነገ መሻሩን እየተሳቀቁና እንደ ነዉርም እየቆጠሩት መሆኑ ይተረካል። ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ በጸሐፌ ትዛዝነቱ መዓርግ ለሠላሳ ስድስት ዓመት ያህል በትጋት በቅንነትና በታማኝነት ሲሰሩ ከኖሩ በኋላ ያበረከቱት የአገልግሎት አስተዋጻኦ ተገምግሞ፤ በ፩፱፻ ዓመተ ምሕረት ለመጀመሪያ ጊዜ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን የሚኒስትርነት ሹመት ሲጀመር በዚያው አስቀድሞ ይዘውት የነበረው ሥራቸው ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት የጽሕፈት ሚኒስቴር ሚኒስትር በመባል ከፍተኛ መዓረግ አገኙ። በዚህም ወቅት በተጨማሪ የእንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልን እንዲያስተዳድሩ ተሾመዋል። ከዚህም ቀደም ብሎ በ፩፰፻፺፬ ዓ.ም ዳግማዊ ምኒልክ የአዲስ ዓለም ዳግማዊት ጽዮንን ቤተ ክርስቲያን በሚገባ አሳንፀው ሥርዓቷንም ሆን መዓርጓን እንደ አክሱም ተመሳሳይ የሆነ የንቡረ ዕድነቱን ሹመት ለማን እንደሚሰጡት አሳስቦአቸው ነበርና፤ መኳንንቱን ሊቃውንቱ ለዚህ ሹመት ተገቢ የሆነውን ሰው በስብሰባ መርጠው እንዲያቀቡላቸው ትእዛዝ ሰጡ። ለሚመረጠው ሰው ባለሟልነትን ከሊቅነት ጋር አጣምሮ የያዘ መሆን እንደሚገባው መመሪያ ሰጡ፤ ይህም ያስፈለገበት ምክንያት፤ “በባለሟልነቱ ይህ ቀረ ያ ጎደለ እንዲህ እንዲህ ያለው ያስፈልጋል ብሎ ደፍሮ እንዲያስታውሰኝ፤ በትምህርቱ ካህናቱንም ሆነ ምእመናኑን በእውቀት በምርምር እንዲያንፅ፤ መናፍቃንን እንዲገስጽ ነው” አሉ። ይኽንኑ መመሪያ የተቀበሉት መኳንንትና ሊቃውንትም የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤልን፤ አሁን መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ የተባለውን የቀድሞውን መካነ ሥላሴን አድባራት፤ በየተራ የተሾሙትን ታላቁን ሊቅ አለቃ ወልደ ማሪያምን በተባበረ ድምፅ መርጠው አሳባቸውን አቀረቡ። ዳግማዊ ምኒልክ በባለሙዋልነትም ሆነ በትምህርት የተሟላ ይዘት ያላቸው አለቃ ወልደ ማርያምን ለአዲሱ ዓለም ደብር ተሿሚ የራስ ወርቅ፤ የወርቅ ጫማ፤ የወርቅ ላንቃ ካባ፤ የወርቅ መቋሚያ፤ የወርቅ ጸናጽልና የወርቅ ወንበር በአስቸኳይ ተዘጋጅቶ ንቡረ ዕድነቱ አንዲሰጣቸው አዘዙ። በዚህም ወቅት ዳግማዊ ምኒልክ አንድ ነገር ትዝ አላቸው፤ ይኸውም የቤተ ክህነቱን ሥርዓት በሚገባ ጠንቅቀው የሚያውቁትና በሀሳብ አቅራቢነት ችሎታቸውም ተደማጭነት የነበራቸው የአፈ ንጉሥ እስጢፋኖስ በጉባኤው አለመገኘት ነበር። በመሆኑም አፈ ንጉሡን ወዲያውኑ አስጠርተው የጥናቱንና የውሳኔውን ሁኔታ ቢያስረዱአቸው፤ የሊቁን ተፈላጊነት እንደሚያምኑበትና የቀረበውንም የውሳኔ ሀሳብ እንድሚስማሙበት አረጋገጡ። “ብቻ” እሱ አፈ ንጉሥ እስጢፋኖስ “ንቡረ ዕዱ በታላላቅ በዓላት የወርቅ ጫማ መጫማት አለበት፤ ስለዚህ የሊቁ አንድ እግራቸው በሽተኛ ነውና፤ የወርቅ ጫማ ለማድረግ ያስቸግር የመስለለኛል” አሉ። በዚህም ወቅት በአዲስ ዓለም ዳግማዊት ጽዮን ደብር ምንም ዓይነት ነቀፌታን ያስከተለ ነጥብ እንዲገኝ የማይፈልጉት ዳግማዊ ምኒልክ ከቀሩት መማከርት ያመለጠው ሀሳብ ከአፈ ንጉሥ በመገኘቱ እጅግ አድርገው አደነቁና የአለቃ ወልደ ማርያምን ሹመት በዚሁ ብቻ ውድቅ አድርገው “የተደከመበትን ሀሳብና ጥናት ማፍረስ ብቻ ሳይሆን እንደገና ሌላ አዲስ ሕንፃ ማነፅ ያስፈልግሃልና አንተ በበኩልህ ማን ቢሆን ይሻላል ትላለህ ብለው አፈ ንጉሡን ቢጠይቁአቸው፤ እንደ እኔማ ቢሆን በአንድ በኩል ደግሞ በቅርብ የሚያውቁትና ጠባዮን የመረመሩት ጸሐፊ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ስለሆነ በዚሁ በያዘው ሹመት ላይ ንብረ ዕድነቱ ቢፈቀድለት ደስ ይለኛል” ሲሉ ሀሳብ አቀረቡ። በዚህ ሀሳብ ላይ ምንም ዓይነት ተቃውሞ ለመሰንዘር ያልፈለጉ ዳግማዊ ምኒልክ፤ ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ የክብር ልብሱን ለብሰው፤ የወርቁን ጫማ ተጫምተውንና የራስ ወርቁን ደፍተው እንዲቀርቡ፤ መዃንንቱና ሊቃውንቱም እንዲሰበሰቡ ውዲያው አዘዙ። ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ እንደሚሾሙ ተነግሯቸው፡ የክብር ልብስ ለብሰው እጅ ለመንሣት ሲቀርቡ ዳግማዊ ምኒልክ “ገብረሥላሴ!! የመረጡህ ታማኝነትህና አገልግሎትህ ተባብረው ነው፤ እኔ አሰተናባሪና አዳይ እንጂ፤ ሰጪው እግዚአብሔር ነው” ስለ አሉዋቸው በዚህ አነጋገር ልባቸው የተነካ ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ እያለቀሱ “ከትቢያ ላይ አንስተው ሰው ቢያደርጉኝ፤ ሰው ሆንኩ እንጂ ለርስዎ ስጦታ የኔ ታማኝነትና አገልግሎት ምን ይመጥነዋል” በማለት ዕንባቸው አልታገድ አለ። በዚህ ወቅት ፈሊጠኛው አፈ ንጉሥ እስጢፋኖስ “ሲሾሙህ ያለቀስክ ቢሽሩህ ምን ልትል ነው” ? ብለው ሁኑንም ስለ አሳቁት የጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ኃዘን በቀልድ ተለውጦ፤ በቤት መንግሥቱ እንዲሁም በተሿሚው መኖሪያ ቤት ደስታ ሆነ። የዳግማዊ ምኒልክ ጸሐፌ ትእዛዝ፤ ንቡረዕድ ገብረ ሥላሴም ከጥቂት ቀናት በኋላ በብዙዎች ሊቃውንትን መዃንንት ታጅበው በዘመኑ የትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጥ በነበረው ሠረገላ ከባለቤታቸው ጋር ሆነው በአዲስ ዓለም ዳገማዊት ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ሲደርሱ፤ ጥንግ ድርብ፡ ባለ ወርቅ ካባና ቀሚስ ለብሰው የብር መቋሚያና ጽናጽል ይዘው የሚጠባበቁት ካህናት በይባቤ ተቀበሉዋቸው። የባለቤታቸውም ስም “ወይዘሮ ዕሤተ” ስለነበር ሊቃውንቱ ይኽንኑ ሁኔታ በማስመልከትና ምሥጢሩን ከምሥጢር በማስተባበር “ዘዕሤቱ ምሰሌሁ ወምግባሩ ቅድመ ገጹ ገብረ ሥላሴ ጸሐፌ ትእዛዙ ለዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ጸዮን ጻድቅ ወየዋህ ምኒልክ” የሚል ግሥ ገሥሠው እንደወረቡና በዚሁም በጣም እንደተመሰገኑበት ይነገራል። በዚህም ወቅት አዲስ ዓለም እንደ ስሟ በእውነቱ አዲስ ዓለም ሆነች፤ የመጀመሪያው ንቡረ ዕድ ገብረ ሥላሴ ፤ የብሉያት፤ የሐዲሳት፤ የሊቃውነት ትርጓሜ፤ የዜማና የቅኔ መምህራን ሊቃውንትን፤ እጥፍ እየሆኑ በአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ጉባዔ ዘርግተው እንዲያስተምሩ አደረጉ። በዚህ ጊዜ ነበር ታዋቂ የሐዲስ የነበሩት ሊቁ ወልደ ሚካኤል በአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ጉባዔ ዘርግተው ትርጓሜ ሐዲሳትን ሲያስተምሩ የነበረው። የብሉዩና የቅኔው መምህር ስመ ጥሩው አለቃ ተጠምቆም በዚሁ ደብር ጉባዔ ዘርግተው ያስተምሩ ነበር። ጸሐፌ ትእዛዝ በትምህርትና በመልካም ጠባይ የተማመኑባቸውን ሊቃውንት በተከታታይ በአዲስ ዓለም፤ በእንጦጦ ራጉኤል፤ በሌሎቹም ታላላቅ አድባአት ሁሉ በመመደባቸው ይልቁንም በጎንደር፤ በጎንደር፤ በጎጃም፤ በሸዋ የሚገኙትን ሊቃውንት ደጅ ሳይጠኑ ራሳቸው ካሉበት እያስፈለጉ በገዳማትንና በአድባራት እንዲሾሙና የተወሰነ መተዳደሪያ እየተሰጣቸው እንዲያስተምሩ በማድረጋቸው ከፍ ያለውን መንፈሳዊ ዝና ለማትረፍ ቻሉ። በአዲስ ዓለም የግል ቤታቸውን ከቤተልሔም ላስመጧቸው፤ ለመዝገብ ድጓው መምህር ለሊቀ ቴዎድሮስ ሰጡ፤ የመኖሪያ ቤታቸው ማዕድ በሊቃውንት ብቻ የተከበበ በመሆኑ፤ ምግብ ተጀምሮ ከፍ እስኪል ድረስ ከሊቃውንቱ ጋር ስለ ትርጓሜ መጻሕፍት ምሥጢር ከመነጋገርና ሀሳብ ለሀሳብ ከመለዋወጥ በቀር ሌላ ዓለማዊ ነገር አይነገርም ነበር እየተባለ ይተረካል። ንቡረዕድ ገብረ ሥላሴ ሠርቶ በማሰራት፤ የሥራን ክቡርነትም አውቆ በማሳወቅ፤ በጣም የተመሰገኑ እንደ ነበሩ ታሪክ ያረጋግጣል። ለምሳሌ አንድ የግል ጸሐፊያቸው ሆኖ በቤታቸው የሚኖር ሠራተኛ ለሥራ እየፈለጉት ሊያገኙት ስለ አልቻሉ ከመገሠጽም ሆነ በገንዘብ ከመቅጣት የተሻለ መስሎ የታያቸውን ልዩ ዘዴ መረጡ፤ የኸውም ቀጥሎ የትመለከተው ነው፤ አንድ ባዶ የሆነ ኤንቬሎፕ አሽገው ጧት ከቤታቸው ወደ ቤተ መንግሥት በበቅሎ ሲሔዱ የኸንን ከዚያው ከግቢ ስደርስ ትሰጠኛለህና የዘህ ተከተለኝ ብለውት ከቤተ መንግሥት ደርሰው ከበቅሎ ሲወርዱ ቢሰጣቸው ወደ ቤት ስንመለስ ትሰጠኛለህ አሉት። በዚህም ዓይነት ከቤት ሊሰጣቸው ከቤተ መንግሥት፤ ከቤት መንግሥት ሲሰጣቸው ከቤት እያሉ ለአሥራ አምስት ቀናት ያህል እንዳይለያቸው አደረጉ፤ ከዚያ በኋላ ግን እየወተወተ ስለ አስቸገራቸው ለልዩ ጸሐፊያቸው እንዲሰጥ አዘዙት። ልዩ ጽሐፊውም ተቀብሎ ቢከፍተው ባዶ ኤንቬኖፕ ሆኖ ስለ አገኘው "የሰጡህም ጽሑፍ ከሥራህ ላይ እየታጣህ ስለ አስቸገርክ በዘዴ ትምህርት ሊሰጡህ ነውና ለወደፊቱ ተጠንቀቅ" ብሎ መክረው። ጸሐፊውም ሁኔታውን ስለ ተረዳው የሥራን ክቡርነት ዐውቆ ጠባዩን ሊያሻሻል እንደቻለ ይነገራል። ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ "የታሪክ ዘመን ዘዳግማዊ ምኒልክ" ተብሎ በ፩፱፻፶፱ ዓ.ም የታተመውን መጽሐፍ ቀደም ብለው ረቂቁን አዘጋጅተው፤ በአንዳንድ ገዳማትና አድባራት እንዲቀመጥ አድርገው እንደ ነበር የኸው መጽሐፍ ያስረዳል። ስለዚህ የዳግማዊ ምኒልክ ጸሐፌ ትእዛዝ የነበሩት፤ ንቡረ ዕድ ገብረ ሥላሴ ከዚህ በላይ በተዘረዘረው የሥራ ፍሬአቸው፤ ለኢትዮጵያ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነት ባለውለታ ናቸው ለማለት ይቻላል። ይኸንንና ይኸንን በመሳሰለው ሁኔታ ሕይወታቸውን በታሪክና በሥራ ሲያስጌጡ ከኖሩ በኋላ ጥቅምት ፪፯ ቀን ፩፱፻፭ ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው ባቀኑት፤ ባፀኑትና ባስተዳደሩት በእንጦጦ ራጉኤል ደብር የቀብራቸው ሥነ ሥርዓት ተፈጽሟል።
23241
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%9D
ካም
ካም (ዕብራይስጥ፦ /ሓም/፤ ግሪክ፦ /ቃም/፣ ዓረብኛ፦ , /ሓም/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 መሠረት የኖኅ ልጅና የኩሽ፣ ምጽራይም፣ ፉጥ፣ እና ከነዓን አባት ነበር። ካም የተወለደው ከማየ አይኅ አስቀድሞ እንደ ነበር ይታመናል። ኦሪት ዘፍጥረት 5፡32 እንደሚለን፣ «ኖኅም የአምስት መቶ አመት ሰው ነበረ፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።» በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር፣ ኖህ በዓመተ ዓለም 707 ተወልዶ፣ ሴምን በ1207 ዓ.ዓ. ወለደ፤ በ1209 ዓ.ዓ. ካምንም፣ በ1212 ዓ.ዓ. ያፌትንም ወለዳቸው። በዚህ አቆጣጠር በ1308 ዓ.ዓ. ማየ አይኅ ወይም የጥፋት ውኃ በደረሰበት ዓመት የካም ዕድሜ 99 ዓመት ያህል ነበር። በዚያ ዘመን የአበው ዕድሜ እስከ ሺ ድረስ ሊሆን ስለሚችል ይህ እንደ ወጣት መቆጠሩ ማለት ነው። የሚስቱ ስም በዘፍጥረት ባይጻፍም በኩፋሌ ግን ስሟ ናኤልታማኡክ (ኔኤላታማኡክ፣ አኤልታማኡክ) የተለያየ ስም እንደተጠራች ያመላክታል እንደ ነበር ይተረካል። በሌላ ጥንታዊ ምንጮች ዘንድ ስሟ ናሐላጥ፣ ኖኤላ፣ ናሕላብ፣ ወዘተ. የሚመስል ነበር። እነዚህ ሁለቱ ከውኃው በኖህ መርከብ ያመለጠው የ8 ሰዎች ቤተሠብ መካከል ነበሩ። የከነዓን መረገም በዘፍጥረት 9፡20-27 አንድ ታሪክ ስለ ካም አለ። ትንሽ ከጥፋት ውኃ በኋላ ቤተሠቡ ገና በአራራት ተራራ ሲኖሩ አባቱ ኖህ ሰክሮ ካም በዕራቁትነቱ እንዳየው ይላል። ስለዚህ ኖኅ ተቆጥቶ በካም ታናሽ ልጅ ከነዓን ላይ ርጉም ጣለ። በኩፋሌ ዘንድ ይህ የሆነበት በ1321 ዓ.ዓ. ወይም መርከቡ ከቆመው 12 ዓመታት በኋላ ነበር። ካም ከዚያ ወጥቶ ከተማ በአራራት ደቡብ ገጽ በሚስቱ ስም እንደ ሠራ በኩፋሌ ይጨመራል። ከዚያ ሴምና ያፌት በሚስቶቻቸውም ስሞች ለራሳቸው ከተሞች በዙሪያው ሠሩ ይላል። የምድር አከፋፈል በኩፋሌ ዘንድ በ1569 ዓ.ዓ. ምድር በኖህ 3 ልጆች መካከል በ3 ክፍሎች ተካፈለች። እንዲሁም በነዚህ 3 ዋና ክፍሎች ውስጥ ለኖህ 16 ልጅ-ልጆች 16 ርስቶች ተሰጡ። ለካምና ለልጆቹ የደረሰው ክፍል ከግዮን ወንዝ ወደ ምዕራብ ያለው ሁሉ፣ ከዚያም ከገዲር ደቡብ ያለው ሁሉ ሆነ። ይህም የምድር አከፋፈል በብዙ ሌሎች ጥንታዊ ምንጮች ይጠቀሳል። ማንም የወንድሙን ርስት በግድ እንዳይዝ የሚል ተጨማሪ ርጉም እንዲኖር ተዋዋሉ። በ1596 እስከ 1639 ዓ.ዓ. ድረስ፣ የሰው ልጆች በዝተው በሰናዖር ሰፍረው የባቢሎን ግንብ ሠሩ። በዚህ ላይ ንጉሣቸው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ናምሩድ እንደ ነበር በብዙ ምንጭ ይባላል። ከ1639 ዓ.ዓ. ጀምሮ የኖህ ልጆች ወገኖቻቸውን ወደየርስቶቻቸው ይወስዱ እንደ ጀመር ደግሞ በመጽሐፈ ኩፋሌ አለ። በዚህ ሰዓት ካም፣ 4 ልጆቹና ቤተሠቦቻቸው ሁሉ ከሰነዓር ወደ አፍሪቃ ወደ ድርሻቸው ይጓዙ ጀመር። ዳሩ ግን በሊባኖስ ዙሪያ ሲደርሱ ከነዓን በዚያ ቁጭ ብሎ እሱ መጀመርያ መሓላቸውን ሰበረ። ያው አገር በሴም ልጅ አርፋክስድ ርስት ስለ ነበር ነው። አባቱ ካምና 3 ወንድሞቹ መንገዱን እንዲከተል ቢለምኑትም ከነዓን እምቢ እንዳላቸው በኩፋሌ ይነባል። ካም ግን ከ3ቱ ልጆቹ ጋር እስከ አፍሪካና እስከ ግዮን ወንዝ ድረስ መንገዳቸውን ተከተሉ። የኢትዮጵያ ልማድ በአንድ ኢትዮጵያዊ ልማድ ዘንድ፣ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት ቀጥሎ ካም የአገሩ መጀምርያው ንጉሥ ነበረ። ለ78 ዓመታት ገዛ፣ ከዚያም በኲሩ ኩሽ በዙፋኑ ተከተለው ይባላል። ይህ መረጃ የሚገኘው በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ (በኋላ አጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ለጸሐፊው ቻርልስ ረይ ካቀረቡት ልማዳዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ነው። ከዚህ ዘመን በኋላ ካም ሶርያን በወረረበት ጊዜ እንደ ተገደለ በአንዳንድ የሀገር ታሪክ ጸሐፍት ይጨመራል። «ሐሣዊ ቤሮሶስ» በተባለው ዜና መዋዕል በ1490 ዓ.ም. በጣልያናዊ መነኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የታተመው «ሐሣዊ ቤሮሶስ» የተባለው ዜና መዋዕል ስለ ካም ሕይወት ብዙ ተጨማሪ መረጃ አለው። በዚህ በኩል፣ የኖህ ቤተሠብ ከመርከብ ወጥተው በአርሜኒያ ገና ሲኖሩ፣ ካም ከጥፋት ውኃ በፊት የነበረውን ክፉ አስማት ተማረ፤ ደግሞ እሱ መጀመርያው ዞራስተር የተባለው ሆነ። ሌላ ስሙ «ካም ኤሴኑስ» (ካም መረኑ) እና ሳቱርን (ክሮኖስ) እንደ ነበር ይላል። ኖህ ከጥፋት ውሃ በኋላ ሌሎችን ሕጻናት ስለ ወለደ፣ ካም ኤሴኑስ በተለይ ቀናተኛ ሆነና አባቱን ጠላው። አንድ ቀን አባቱ ኖህ በድንኳኑ ሲሰከር በእራቁቱም ሲተኛ ካም አይቶ የሟርት ዘፈን በመዘምሩ በዚህ ምታት ጠንቅ ጊዜያዊ የወንድ አለመቻል በኖህ ላይ ደረሰበት፤ ኖህም ከዚያ ለጥቂት ወራት ልጅን መውለድ አልቻለም ነበር። በኋላ አሕዛብ ወደ ርስቶቻቸው ተበትነው ካም ወደ አፍሪካ ሔዶ፣ ከጊዜ በኋላ በግብጽና በገዢው (ውቅያኖስ) ላይ ወረደ፣ በዚያ አስማት በማስተማሩ የሰው ልጆች መልካም ጸባይ አወከ። አሕዛብ ከተበተኑ 112 አመታት በኋላ ካሜሴኑስ ከብዙ ሕዝብ ጋራ ከአፍሪካ በጣልያን ላይ ደረሰ፤ እዚያም መንግስቱን ይዞ ወንጄል አሰተማረ። ከ25 አመት በኋላ ግን ያኑስ በጣልያ ደርሶ ካሜሴኑስ ጥፋት በማስተምር አግኝቶት ይህንን ሁኔታ ለ3 ዓመት ከታገሠ በኋላ ያኑስ ካሜሴኑስን ከጣልያን አባረረው። ካሜሴኑስም ወደ ሲሲሊያ እንደ ሸሸ ይጻፋል። በዚህ ሰዓት፣ የካም እኅት የኖህም ሴት ልጅ ሬያ የሊብያ ንጉሥ ሃሞን ንግስት ስትሆን ሃሞን ግን ከሌላይቱ ሴት ከአልማንጤያ ጋር ልጁን ዲዮኒስዮስን ወልዶ ሬያም በቅናት ተቆጥታ፣ ልጁን በኒሳ ከተማ በሥውር እንዲያድግ ተላከ። (ይህም ታሪክ ከጥንታዊ ግሪክ ትውፊቶች ጋር ተመሳሳይነት አለው።) ሆኖም ሬያ በቅናቷ ተይዛ ከሃሞን ለቅቃ ወጥታ ወደ ወንድሟ ወደ ካሜሴኑስ በሲኪሊያ ሄደች። ካሜሴኑስ ሕጋዊ ሚስቱን ኖኤላን (በመርከብ ያመለጠችው የአፍሪካውያን ዘር እናት) ከዚህ በፊት ትቶ ነበር፤ አሁንም ካምና እህቱ ሬያ በሲኪሊያ ብዙም ታላላቅ አይነት ሰዎች ዘር ወለዱ። ካሜሴኑስና ሬያ ከ16 'ቲታኖች' ጋር ከዚያ የሃሞንን መንግሥት ሊብያን ወረሩ፤ ሃሞንንም ከሊቢያ ወደ ክሬታ ደሴት አባረሩት። ያንጊዜ ካሜሴኑስ ወይም ካም ለግዜው የሊቢያ ንጉሥ ሆነ፤ በዚያም ሬያ ዩፒተር ኦሲሪስን ወለደችለት። ነገር ግን የሃሞን ልጅ ዲዮኒስዮስ አድጎ ከኒሳ ደርሶ የአባቱንም ቂም በቅሎ ካምንና ሬያን ከሊቢያ አባረራቸው። ዲዮኒስዮስም ልጃቸውን ኦሲሪስን ማርኮት እንጀራ-አባቱ ሆነና እሱን የግብጽ ፈርዖን እንዲሆን አደረገው። ካምና ሬያ ግን ከሊቢያ ወደ ግብጽ በስደት ተመለሡ። በዚያ (አሕዛብ ከተበተኑት 171 ዓመታት በኋላ) አንዲትን ሴት ልጅ «ዩኖ አይጊፕቲያ» ወይም ኢሲስን ወለዱ። ካሜሴኑስ ግን ከግብጽ ወደ ባክትሪያ (በፋርስ) ሄደ፣ በዚያም ሕዝቡን በተንኮል መራቸው። አሕዛብ የተበተኑት 250 አመት ሳይደርስ፣ ካሜሴኑስ ከባክትሪያ ገስሶ በአሦር ንጉሥ ኒኑስ ላይ ጦርነት አድርጎ በዚያ ዘመቻ ግን ተገደለና ኒኑስ ራሱን አቋረጠው። የኖህ ልጅ ካም መሞት እንዲህ ነበር ዮሐንስ ዴ ቪቴርቦ ጥንታዊ ነው ብሎ ያሳተመው ዜና መዋዕል እንደሚነግረን። ይህም በ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በሰፊው የሚታመን ከሆነ፣ በኋላ ግን የአውሮጳ መምህሮች ጽሁፉ በሙሉ ሓሣዊ መሆን አለበት ብለው ገመቱ። የፋርስ ታሪክ ጸሐፊ ሙሐማድ ኢብን ጃሪር አል-ታባሪ በ907 ዓ.ም. ግድም በጻፈው የነቢያትና የነገሥታት ታሪክ ስለ ካም ተጨማሪ ትውፊት አለው። ይህ በጣም ግሩም ትውፊት ግን ስለ ካም ሕይወት ዘመን ነው ሊባል አይችልም። በዚህ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አንድ ቀን የኢየሱስ ሐዋርያት ስለ ኖህ (ኑኅ) መርከብ ምስጢራዊ መረጃ ለማወቅ ኢየሱስን ለመኑት። ኢየሱስም መልሶ ለጥቂት ጊዜ የኖህን ልጅ ካም ከሞት አነሣው። ያንጊዜ ካም እራሱ ስለ መርከቡ አንድ ትምህርት ይሰጣቸዋል። ካም በሰጣቸውም መረጃ ዘንድ፣ በመርከቡ ላይ ቆሻሻ በበዛበት ጊዜ፣ ያስወግዱት ዘንድ ኑህ በተዓምር ዐሣማዎች ከዝሆን ኩምቢ አወጣ፤ እንደገና አይጥ ያለ ፈቃድ በመርከቡ ስለ ገባ ድመት ከአንበሣ አፍንጫ ፈጠረ አላቸው። እነዚህ ተአምራት በቁርዓን ስለማይገኙ ግን ብዙዎቹ እስላሞች አይቀብሉዋቸውም። የኖህ ልጆች
16079
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%8A%AB%E1%88%AC%20%E1%8B%9E%E1%88%AB%E1%88%B3%E1%89%B0%E1%88%AD
ፍካሬ ዞራሳተር
'ፍካሬ ዞራስተር: ወደ ሁሉምና ወደ ማንም' በፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ የተደረሰ የፍልስፍና ልቦለድ* ነው። መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደርሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል። የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡ የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣወችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምቢቶች ነበሩ። ጽሁፉ የመጽሐፍ ቅዱስ አጻጻፍ ስልት ይከተል እንጂ የውስጡ ፍሬ ነገር ግን የክርስትናና አይሁድ ሃይማኖቶችን መሰረታዊ እምነቶች የሚጻረር ነበር። ኒሺ ይህን መጽሐፍ " ከሰወችና ከጊዜ 6000 ጫማ" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር። ኒሺ ይህን "ፍካሬ ዞራስተር" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ "ስርዓት አልባ"(ጥራዝ ነጠቅ) ወይም ስርዓት ይለሽ በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ። ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦ የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው። አሁን ያለው የሰው ልጅ (በኒሺ አሰተያየት) በእንስሳ እና በዚህ በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው። የዘላለም ምልልስ፡ ማናቸውም የተከሰቱ ነገሮች እንደገና ይከሰታሉ፣ አሁን የሚከሰቱ ነገሮች ድሮም ተከስተው ነበር ለወደፊቱም እልፍ አዕላፍ ጊዜ ይከሰታሉ! ይህ አለም ልክ እንደምናየው ሆኖ እንደገና ይከሰታል፣ ሰውም ይሞታል ግን ልክ በነበረበት መልኩ በነበረበት አለም ተመልሶ ይመጣል። ኅይል መፍቀድ፡ የሰው ተፈጥሮ መሰረታዊ ባህርይ ነው። ማናቸውም የምንሰራቸው ነገሮች፣ እንደ ኒሺ አስተያየት፣ የዚህ መሪ ሃሳብ መገለጫ ናቸው። ከመራባት፣ ደስታ፣ ሐሴት ጋር ሲነጻጸር የኅይል መፍቀድ ሁሉም የሰው ልጅ ከከባቢው አለም ጋር የሚያደርገውን ትግል ጠቅልሎ የሚይዝ ጽንሰ ሃሳብ ነው። በክፋትና ደግነት በተሰኙ ተቃራኒ የክርስትና ሃሳቦች ላይ ብዙ ትችት መመስረት። በኒሺ አስተያየት እኒህ ነገሮች የሰው ልጅ ፈጠራወች እንጂ በተፈጥሮ የሚገኙ አይደሉም። በሱ አስተያየት የሰው ልጅ ተግባር መለካት ያለበት አስቀድሞ በተቀመጡ የግብረ ገብ ዋጋወች/ህጎች (ጥሩና መጥፎ) ሳይሆን የተግባሩን መዘዝ በመለካት ነው። መጽሐፉ ባጭሩ በመጽሃፉ መግቢያ ላይ ዞራስተር 30 አመት ሲሞላው ወደ ተራራ እንደወጣና በዚያ ከሰወች ተገሎ ብዙ ጥበቦችን እንደሰበሰብ እናነባለን። 40 አመት ሲሞላው ያከማቸውን ጥበብ ለማካፈል ከተራራው ወረደ። የመውረዱ ዋና አላማ "የበላይ ሰው"ን መምጣት ለመስበክ ነበር። የበላይ ሰው፣ በዞራስተር አስተሳሰብ፣ ከሰው በላይ የሆነ ፍጡር ማለት ነው፡ ልክ የሰው ልጅ ከጦጣወች በላይ የሆነ ፍጡር እንደሆነ። በዞራስተር ግምት ዘመናዊው ሰው የሞራል ግሽበት፣ ባዶነትና አጠቃላይ የህይወት ውዥንብር ስለገጠመው አዲስ ትምህርት ያስፈልገዋል። በዞራስተር አስተሳሰብ የዘመናዊው ሰው መንፈሳዊ ግሽበት ምክንያት የአምላክ መሞት ነው። በርግጥ አምላክ ለመሞት አይቻለውም ሆኖም ግን በዞራስቶር አስተሳሰብ አምላክ ሞተ ማለት ዘመናዊው ሰው በአምላክ ላይ ያለው እምነት መሞት ማለት ነው። ስለሆነም የድሮወቹ ሰወች ብዙ አስደናቂ ስራወችን ለአምላክ ሲሉ ቢሰሩም የዘመናዊው ሰው ግን ይህን እመንቱን በማጣቱ አጠቃላይ ዘመናዊ ህብረተሰብ መሪ ሃሳብ የማጣት፣ የመበስበስና ተስፋ የማጣት ምልክቶች አሳየ። ህግን የሚሰጥ በሰው አምሳያ ያለ አምላክ ለአዲሱ ሳይንሳዊና ዘምናዊ ህብረተሰብ እጅግ ኋላ ቀር መስሎ ታየ። ስለሆነም በተማሩ ዘንድ የአለም የህይወት ትርጉምና የግብረገብ ስርዓት እጅግ ዝብርቅርቅ ያለ ሆነ። ዘመናዊ ሰው ባዶነት "ኒሂልዝም"( የህይወት ትርጉም ማጣት) የሚባል ችግር ተጋረጠው፣ የ"ዞራስተር ፍካሬ" ዋና አላማ ይህን ባዶነት ("ኒሂልዝም" -- የህይወት ትርጉም ማጣት) መታገል ነበር። በኒሺ አስተሳሰብ አዲሱ የ"በላይ ሰው" ትምህርት ለዚህ ዘመናዊ ባዶነት ፍቱን መድሃኒት መሆን ነበር። ዞራስተር ከተራራው ወርዶ በሰወች መካከል እንዲህ ሲል ሰበከ፡ የሰው ልጅ በአሁኑ ሰዓት ያለበትን መናኛነት (ተራነት)ና የከሰረ ስልጣኔ በማሸነፍ የ"በላይ ሰው"ን መፍጠር አለበት፡ «የሰው ልጅ ሊሸነፍ የሚገባ ነው። ለማሸነፍ እያንዳንዳችሁ ምን አድርጋችኋል?» ሆኖም ግን ይህ ሰበካው ተቀባይነት አጣ። ህዝቡም መልሶ «የበላይ ሰውህን ለራስህ» ብለውም ተሳለቁበት። የተመቻቸና ጥሩ ኑሮ ከመፈለግ ውጭ የበላይ ሰውን እንደማይፈልጉ ነገሩት። ህይወት ከፍተኛ ትርጉም ከሌለው በርግጥም ከደስታ ውጭ ምንስ ያስፈልጋል? በዚህ ምክንያት የስልጣኔ ዋና ዓላማ "ከፍተኛ ደስታ ለከፍተኛ ቁጥር ላለው ሰው" ሆነ። በዚህ ምክንያት ዞራስተር ለህዝቡ ያለው ጥላቻና ንቀት አደገ ( ምንም እንኳ ከጊዜ ወደጊዜ ሊያዝንላቸውና ሊረዳቸው ህሊናው ቢግደረደርም)። ተማሪውም ሆነ ያልተማረው፣ ፖለቲከኛውም ሆነ ፈላስፋው፣ ሰዓሊውም ሆነ ፕሮፌሰሩ፣ ሁሉም የተደላደለ ህይወት ከመሻት ውጭ ውስጣቸው ያለውን እምቅ ስብዕና ለማሳደግ የማይጥሩ ሆኖ አገኛቸው። ዞራስተር ብዙ ተከታይ ከማፍራት ይልቅ ሊግባባቸው የሚችሉ ጥቂት ፈርጥ የሆኑ ሰወችን ፍለጋ ጀመረ፡ ተራ(መናኛ) ነገሮችን ከህይወት ለማግኘት የሚሞክሩን ሳይሆን፣ ከፍተኛ ነገርን ለማግኘት የሚሞክሩትን። ፍለጋው ጥቂት ሰወችን ስላስገኘለት በዚህ ወቅት ለተመረጡት "ማስተማር" በጥብቅ ጀመረ። ክፍል ፩ በዚህ የመጽሃፉ ክፍል የዞራስተር ዋና ነጥቦች በስድስት ዋና ዋና ሃሳቦች ይጠቃላል። የመጀመሪያው የዞራስተር ነጥብ አጠቃላይ ሜታፊዝክን መካድ ነው። ሜታፊዚክ ማለት በተጨባጩ አለም ጀርባ የማናየው፣ የማንዳሰሰው፣ የማናሸተው እውነተኛ አለም አለ በማለት ይህን አለም ለማግኘት የሚጥር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። በዞራስተር አስተያየት አንድ አለም ብቻ አለ፡ እርሱም ተጨባጩ አለም ነው። ሁለተኛው የዞራስተር ነጥብ የአይምሮና አካል ክፍፍልን መካድ ነበረ። በተለምዶ ሰው አካል አለው ብንልም በዞራስተር አስተያየት ሰው እራሱ አካል ነው። የሰው ልጅ ከማይጨበጥ ምናባዊ ነገር (አዕምሮ) እና ከተጨባጭ ነገር (አካል) የተሰራ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከአካል የተሰራ ነው። በነደካርት የተነሳው ቀልበኛ ፍልስፍና የስውን ልጅ ከሁለት (አዕምሮና ሰወነት) ከከፈለ ወዲህ የስው ልጅ የስራ ውጤቶች ብዙ አመርቂ አልሆኑ፣ ይልቁኑ የጥንቶቹ ከያኒያን በ"ደማቸው የጻፉዋቸው መጽሃፎች" (በአይምሮ ከተጻፉ ዘመናዊ መጽሃፎች) በተለየ መልኩ ስሜት የሚነኩ እንደነበሩ አስተማረ። የሰው ልጅ "አዕምሮ" ከሆነ ወዲህ ስራው ሁሉ በቀመር የተወጠረና ምንም ስሜት የማይቀስቀስ ሆነ። ዞራስተር ሙሉ በሙሉ የግለሰብ ነጻነትን ይደግፋል። ግብረገብ፣ የጋራ ሰላምና፣ ይሉኝታ ለዞራስተር ደንታው አይደሉም። የህይወት ኃይሎች በምንም አይነት መታፈን የለባቸውም። የተመረጡ ነፍሶች የመንጋወችን ግብረ ገብና ስርዓቶች ወደጎን ትተው የራሳቸውን ዋጋ/ህግ አውጥተው የራሳቸውን አላማ ለማስፈጸም ይታገላሉ። ትክክለኛው የህይወት ጣዕም በህግጋትና ግብረገብ የተጋረደ ሳይሆን ከኃጢያትና ጽድቅ ወዲያ ርቆ የሚገኝ ነው። ሙሉው የግለሰብ ነጻነት "ሁሉ በሁሉ ላይ" ጦር እንዲያነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህ ግን በዞራስተር አይን ምንም አይደለም ምክንያቱም ሁሉም ህይወት ያለው ነገር "ኃይልን ይፈቅዳል"፡ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር እራሱን ያረጋግጣል፣ ለመኖሩም ምልክት ትግል ያካሂዳል። ሄራክሊተስ እንደጻፈ "ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም። ዞራስተር ለጓደኞቹ የሚመክረውም "በአደጋ ኑር!" እያለ ነበር። ፍቅረኛሞች እንኳ ሳይቀሩ ችግር ሊገጥም እንዲችል መረዳት አለባቸው፣ በፍቅር መጎዳት የሚፈራ ወይም ቂም የሚያሲይዝ ሳይሆን እራስን ለማሳደግና አዳዲስ ነገሮችን ለመረዳት የሚያገልግል ዕድል ነው። ጦርነት ተቀባይነት ያለው መሳሪያ ብቻ ሳይሆን ተቀባይነት ያለው ግብም ነው። እራስን መወሰን ለዞራስተር ፍልስፍና ዋና ቁልፍ ነው። ይህ አለም ከላይም ሆነ ከታች ከጎንም ሳይቀር የተሰጠው ትርጉምም ሆነ ህግጋት የሉትም። ሁሉም ሰው የራሱን ትርጉምና ህግጋት በመፍጠር እራሱን ይወስናል። ሁሉም ሰው ልክ እንደሙሴ የራሱን ጽላት እንዲቀርጽ እንጂ ለሁሉም የሚሰራ ከላይ የተላለፈ ህግ የለም። ከዚህ አንጻር እራስን መወሰን ባንድ በተስተካከል የአለም ስርዓት ውስጥ ራስን መቻል ሳይሆን ከትርምስ ውስጥ የራስን አለምን እንደመፍጠር ነው። ህይወት ሂደት እንጂ ሁኔታ አይደለም። አንድ የሰው ልጅ በሂደት ላይ ያለ እንጂ፣ ቆሞ ያለ የሆነ ነገር አይደለም። እራስን እንደ አንድ ቋሚ ነገር ማሰብ በዞራስተር ስህተት ነው። በመጠበቅ፣ እውቀትንና ሃብትን ዝም ብሎ በማከማቸት ህይወት አይኖርም፣ ይልቁኑ እራስን በየጊዜው በማሸነፍና እራስን በመቀየር ህይወት ይኖራል። ሶስቱ ሽግግሮች ሌላው የዚህ ክፍል ዋና ሃሳብ ሶስቱ ሽግግሮች ናቸው፡፡የሰው መንፈስ እውነቱንና እራሱን ለማወቅ 3 ከባድ ለውጦች እንደሚያካሂድ ዞራስትራ በዚህ ክፍል ሲያስረዳ፦ " እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ!" ትርጉሙም የመጀመሪያው የመንፈስ ለውጥ ወደ ግመል ሲሆን ይህም "ትሁት መንፈስ"ን ያመላክታል፡ እራስን መካድ፣ በሃብት መቆጠብን፣ መታዘዝንና ችግርን መቋቋምን። ይህም ግመልን እራሷን ዝቅ አድርጋ የጭነት እንስሳ እንደሚያደርጋት ባህርይ ነው። " መጫን ያለበት መንፈስ እንዲህ ይጠይቃል "ከሁሉ ነገር ከባዱ ምንድን ነው?" መልሶም "በጫንቃየ ላይ ጭነቴን አዝየ በጥንካሬየ ሐሴት ማድረግ አይደለምን? እራሴን በማዋረድ ኩራቴን መግደል አይደለምን? የዋህነቴን በማጋነን ጥበቤን መፎተት አይደለምን?" ከዚህ የግመል አለም ወደ አንበሳነት የሰው መንፈስ ለሁለተኛ ጊዜ ይሻገራል። በዚህ ጊዜ ከጭነት ነጻ ይሆናል፣ ከላይ ወደታች በተዘርጋ የሃይል አሰላለፍ ቁንጮውን ለመያዝ ጥረት ያደርጋል፣ ራስ ገዝ ሆኖ ነጻነቱን በራስ ገዝነትና በሃያልነት ይደነግጋል። በታላቁ ዘንዶ ላይ ጦርነት ይክፈታል፣ የቀድሞውን ግብረገብ ጽንሰ ሃሳብ አውልቆ ይጥላል። "ለራሱ ነጻነትን ለመቀዳጀት፣ በህግጋት ላይ ሳይቀር "እምቢ" ለማለት፣ ወንድሞች፣ ለዚያ ለዚያ አንበሳ ያስፈልጋል። አዳዲስ ህግጋትን የመፍጠር መብት እንዳለ ለማወቅ ለተሸካሚና ለአክባሪ ነፍሳት እጅግ አስቸጋሪ ነው። ይህ ተግባር ለነዚህ እንደ ማደን እና የሚታደን እንስሳ ስራ ነው።" አንበሳ እንግዲህ የነበረውን እምቢ በማለት የሚያፈርስ እንጂ አዲስ የሚፈጥር አይደለም። ስለሆነም የሰው መንፈስ አዳዲስ ህግጋትን ለመፍጠር ለ3ኛ ጊዜ መሻገር ይኖርበታል። በዚህ የመጨረሻው ሽግግር መንፈሱ ከአንበሳ ወደ ህጻን ይቀራል። ህጻኑ አዲስ ጅማሬን፣ ንጹህ የዋህነትን የሚወክልና የድሮወቹን ህግጋት ድል ካደረገ በኋላ አዲስ ዋጋወችን ፈጣሪ ይሆናል። "ሕጻን የዋህነት ነው፣ ያለፈውን መርሳትም ነው፣ አዲስ ጅማሬ፣ ጨዋታ፣ እራሱን የሚያሽከረክር ጎማ፣ የመጀመሪያ እንቅስቃሴ፣ ቅዱስ የሆነ "አወ-ማለት"። አወ! ወንድሞች፣ የፈጠራ ጨዋታ ቅዱስ የሆነ "አወ" ማለትን ይጠይቃል፡ መንፈስ የራሱን ፈቃድ ይፈቅዳል፣ አለሙን ያጣ እንግዲህ የራሱን አለም ያገኛል።" ሁሉ ነገር በህጻን ልጅ ተጀምሮ እንደገና በህጻን ማብቃቱ የኒሺን የዘላለም ምልልስ ጽንሰ ሃሳብ የሚያንጸባርቅ ነው። በዚህ የዘላለም ድግግሞሽ የሰው ልጅ እራሱን በማሽነፍ ከነበሩበት ድክመቶች ሁሉ ነጻ በመውጣት አዲስ አይነት ሰው -- የራሱ ህግ/ዋጋ ያለው የበላይ ሰው ይፈጥራል። እኒህን ነጥቦች ለተመረጡ ተከታዮቹ ካስተማረ በኋላ ዞራስተር ወደተራራ ዋሻው እንደተመለሰ መጽሃፉ ያትታል። የዚህ ምክንያቱ ያለሱ ተጽዕኖ ተከታዮቹ በራሳቸው ውሳኔ የራሳቸውን ሃሳብ እንዲያዳብሩ ነው። አስተማሪነቱን ማቆሙም ይህን የፍልስፍናውን ግብ ላለማጣረስ ነበር። ክፍል ፪ በሁለተኛው ክፍል ዞራስተር ከከተማውና ከገበያው በመሸሽ ወደ ተራራው ስለመመለሱ ያትታል። "ዘሩን እንደዘራ ገበሬ ማደጉንም እንደሚጠባበቅ፣ ዞራስተር ከሰወች በማምለጥ ወደአምባው፣ ወደ የብቸኝነት ዋሻው ተመለሰ" ዞራስተር በዚህ ወቅት ከተራራው ወርዶ ስላጋጠመው ሁኔታ ማንሰላሰል ጀመረ፣ በተለይ "ኃይልን መፈለግ" ("ኃይልን መፍቀድ") የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ተገነዘበ በሄድኩበት ቦታ ሁሉ ያገኘሁት ህይወት ያለው ነገር ሁሉ ኃይልን ይፈቅዳል፣ የሚታዘዙት እንኳ ሳይቀር ጌታ ለመሆን ይፈቅዳሉ! ደካሞች ለጠንካሮች ለመታዘዝ በሌላ ሳይሆን በራሳቸው ፈቃድ ይስማማሉ፣ ደካሞቹ ደግሞ በተራቸው ከነሱ የበለጠ ደካማ ለሆነው ጌትነት ይፈቅዳሉ፡ ይህ ጨርሰው ሊተውት የማይፈቅዱት ደስታቸው ነው! ታናናሾቹ ከነሱ ያነሱት ላይ ኅይል እንዲኖራቸው ለበላዮቻቸው ፈቀቅ እንደሚሉ ሁሉ ከሁሉ የበላይ የሆነው ለአደጋና ከባድ ፈተና እንዲሁ ፈቀቅ ይላል፣ ለኅይል ሲልም ህይወቱን አደጋ ላይ ይጥላል። የሁሉ ታላቅ ፈቀቅ ማለት ለህይወት አስጊ ለሆነ አደጋና በሞትና በህይወት ቁማር ለመጫወት ነው። ይህ የጽሁፍ ክፍል ዞራስቶራ በ3ኛው የመጽሃፍ ክፍል የሚያጋጥመውን ፈተና በመተንበይ ይከናወናል፡ ይህን በምሳሌ እነግራችዋለሁ። ትላንትና ፣ ጸጥታ በሰፈነበት ሰዓት፣ ድንገት ከእግሬ በታች ምድር ተንሸራታ ጠፋች፡ ህልሜም ጀመረ። የጊዜ እጅ ወደፊት በሚነጉድበት፣ የህይወቴ ሰዓት ትንፋሹን በዋጠበት የሰማሁት ጸጥታ ልቤን በፍርሃት ሞላው። በድንገትም ያለምንም ድምፅ አለኝ "ታውቃለህ ዞራስተር?" ሹክሹክታው ስላስፈራኝ ጮኽኩ፣ ፊቴም ገረጣ፣ ግን ካፌ ድምጽም አልወጣም! ቀጠለም "ዞራስተር ታውቃለህ ግን አትናገርም!" በመጨረሻ በሚገዳደር ቃል ተናገርኩ "አወ! አውቃለሁ ግን መናገር አልፈልግም!" ድምጽ የሌለው ሹክሹክታ ግን ጠየቀ " አትፈልግም? ይሄ እውነት ነው? በመገዳደር ቃል እራስክን አትደብቅ!" በዚህ ወቅት አለቀስኩ፣ እንደህጻንም ልጅ ተንቀጠቀጥኩ፣ መለስኩም፡ "ስለእውነትስ እፈልግ ነበር! ግን እንዴት አድርጌ? እባክህ ተወኝ! ይሄ ከኔ በላይ ነው!" ድምጽ የሌለው ሹክሽክታም መለሰ፣ አለም "አንተ ማን ነህ ዞራስተር? ይልቁን የምትናገረውን ተናገርና ሙት!" ክፍል ፫ በዚህ ክፍል ዞራስተር ሃሳቡን ወደታች የሚጎትተውን ጉልበት በማሸነፍ አዳዲስ ሃሳቦችን ያፈልቃል። ብሎም የዘላለም ምልልስን በግልጽ ይናገራል። "ኦ! ዞራስተር" አሉ እንስሳቶቹ "ሁሉም ነገር ይሄዳል፣ ሁሉም ነገር ተመልሶ ይመጣል፣ ለዘላለም የህልውና ጎማ ይሽከረከራል። ሁሉም ይሞታል፣ ሁሉም እንደገና ያብባል፣ የህይወት ቀለበት በንዲህ መልኩ ለዘላለም ይቀጥላል። ሁሉም ይሰበራል፣ ሁሉም እንደገና ይጋጠማል፣ ላለም እስከ ዘላለም አንድ አይነት የኅልውና ቤት ይገነባል። ሁሉም ይለያያል፣ ሁሉም ከሁሉ ጋር እንደገና ይገናኛል፣ ለዘለዓለም የኅልውና ቀለበት በራሱ ላይ እንዲህ ይሽከረከራል።" ይህን በሰማ ጊዜ ዞራስተር የዘላለም ምልልስን ማስተማር የህይወቱ አላማ መሆኑን ተገነዘበ። ስለዚህም ከነበረበት ተራራ ወረደ። ከዘላለም መመላለስ በተጨማሪ ኒሼ ስለ አዳዲስ ህግጋት/ዋጋወች ማውጣት በዚሁ ክፍል አጥብቆ አስተምሯል። "በተሰባበሩና ግማሽ ድረስ በተጻፈባቸው ጽላቶች ተከብቤ ተቀምጨ እጠባበቃለሁ። መቼ ይሆን ጊዜየ የሚመጣው?" ክፍል ፬ በክፍል 4፣ ዞራስተር ከትልልቅ ሰወች ጋር በመገናኘት እራሱን በኒህ ሰወች ይከባል፣ ምግብንም ከነሱ ጋር ይካፈላል፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሰወች፡ የግራና የቀኙ ንጉሶች፣ የአረጀው ምትሃተኛ፣ የሮማው ፓፓ፣ ፈቃደኛው ለማኝና ጥላው፣ ንጹህ አዕምሮ፣ በጣም ፉንጋው ሰው ናቸው። እያንዳንዱ ታላቅ ሰው እንግዲህ በአዕምሮው ትክክል ነው ብሎ የተቀበለው ነገር ትክክል ሳይሆን ተጣሞበት (አምላክ፣ እውነት፣ ልብ) ስላገኘ፣ ሆኖም ግን ከዚህ በመነሳት ውሳኔ ላይ መድረስ አቅቷቸው ተስፋ የቆረጡ ነበሩ። በዚህ ምክንያት ድሮ ይሰሩት የነበረውን ስራ መስራት አቅቷቸው የድሮው ስራቸው ተዋናይ/ገጸ ባህርይ ወደ መሆን የወረዱ ነበሩ። ለነዚህ ሰወች ሃዘን ሊገባው የነበረው ዞራስተር ከሃዘኑ ጋር ትንቅንቅ በመፍጠር ሃዘኑን ማሸነፍ እንዳለበት ያሳያል። "የመጨረሻው ጥፋቴ ምን ይሆን?" ከዚህ በኋላ ዞራስተር ወደ ራሱ አዕምሮ አተኮረ፣ ከትልቅ ድንጋይ ላይ ተቀምጦም አንሰላሰለ። በድንገት ተስተካክሎ ተቀመጠ፣ መለሰም፦ "ለታላላቆቹ ሰወች ከንፈር መምጠጥ! " በዚህ ጊዜ ፊቱ ወደ ንሐስ ተቀየረ ከዚህ በኋላ በዚህ ክፍል ዞራስተር እንደ አዲስ ሰው ተቀየረ፣ "አንበሳውም መጥቷል፣ ልጆቸም ተቃርበዋል፣ ዞራስተርም በስሏል፣ ሰዓቴም ተቃርቧል፦ ጎሄ ቀደደ፣ ቀኔ ጀመረ፣ ተነሳ! ተነሳ! አንት ድንቅ ቀትር!" እንዲህ በመናገር ዞራስተር ዋሻውን ለቆ ወጣ፣ ከድቅድቅ ተራራ መካከል እየተፈናጠቀች እንደምትወጣ የጠዋት ጸሓይ እያብረቀረቀ በጥንካሬ ተራመደ። ከፍካሬ ዞራስተር የተወሰዱ ጥቅሶች ህይወትን የምናፈቅር መኖርን ስለተለማመድን ሳይሆን ማፍቀርን ስለተለማመድን ነው። በፍቅር ውስጥ ሁል ጊዜ ዕብደት አለ። በዕብደት ውስጥ ደግሞ ሁልጊዜ ምክንያት አለ። አንቺ ታላቅ ኮከብ! ፍንትው ብለሽ የምታበሪላቸ ባይኖሩ ደስታሽ ምኑ ላይ ነበር? መብረርን የሚማር ሰው መጀመሪያ መቆምን፣ ከዚያም መራመድን፣ ብሎም መሮጥንና ዛፍ መውጣትን እንዲሁም መደነስን መማር አለበት፣ አንድ ሰው ወደ መብረር መብረር አይችልም! እውነትን መናገር - በጣም ጥቂት ሰወች ይችላሉ! ከነዚህ ከሚችሉት ግን የሚፈፅሙት የሉም`! ደፋር፣ ደንታ የሌለው፣ ተሳዳቢ፣ ጸበኛ-- ጥበብ ከኛ እኒህን ትፈልጋለች፡ ሴት ናትና የምትወደውም ጦረኛን ብቻ ነው። እራሱን የማያዝ መታዘዝ አለበት። ብዙወች እራሳቸውን ማዘዝ ይችላሉ፣ ነገር ግን ለራሳቸው ከመታዘዛቸው በፊት ብዙ ይጎላቸዋል! ማህበረሰብ ተኩላውን አላምዶ ውሻ አደረገ። የሰው ልጅ ከሁሉም በላይ ለማዳ እንስሳ ነው! አንድ ትውፊት አጀማመሩ በሩቅ የዘመን ጭጋግ እየተሸፈነ ከሄደ፣ አመሰራረቱም እየተምታታ ከመጣ - በክብር እያደገ ይሄዳል። ክብሩ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየጨመረ ይሄዳል። በመጨረሻ ትውፊት ቅዱስ ይሆንና በሰወች ዘንድ ድንቅ ይሆናል። ሰው በንዴት አይገልም፣ በሳቅ እንጂ። በቁመና ለማደግ፣ ወደብርሃንም ለመጠጋት በተፈለገ ጊዜ፣ ስርን ወደ መሬት መላክ ያስፈልጋል፣ ወደ ድቅድቅ ጨለማው፣ ወደ ጥልቁ - ወደ መጥፎው። እውነተኛ ወንድ ሁለት ነገር ይፈልጋል፡ አደጋና ጨዋታ። ለዚያ ሲልም ሴትን ይፈልጋል፣ ከሁሉ በላይ አደገኛ የሆነች መጫወቻ። "የታላላቆቹ ተራሮች አመጣት ከየት ይሆን?" ብየ ጠይኩ። ከባህር እንደመጡ ደረስኩበት፣ ማስረጃውም በአለቶቻቸውና በከፍተኛ ገጽታቸው ተጽፎ ይገኛል። ታላላቅ ከፍታወች የሚመጡት ከታላላቅ ጥልቀቶች ነው። ነጻ ከምን? ለዞራስተር ደንታ ይሰጠው ይመስል! ይልቁኑ ብሩህ አይኖችህ እንዲህ ይበሉ፡ ነጻ ምን ለማድረግ? ሳንደንስበት ያለፈን ቀን እንደጠፋ ቀን መቁጥር ይገባል። እንዲሁ በሳቅ ያልታጀበን እውነት ውሸት ማለት ይገባል። መተኛት ቀላል ጥበብ አይደለም፡ ለዚህ ሲባል ቀኑን ሙሉ መንቃት ግድ ይላል። መደብ :ፍልስፍና መደብ :ኒሺ ሥነ ጽሁፍ
36095
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5%20%E1%8A%A4%E1%88%8D%E1%88%A3%E1%89%A4%E1%8C%A5%20%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%8B%8A%E1%89%B5
ንግሥት ኤልሣቤጥ ዳግማዊት
(ኤልዛቤት አሌክሳንድራ ሚያዝያ 12, 1919 - ጳጐሜን 3, 2014) የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት እና ከየካቲት 6 ቀን 1952 እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ የ 14 ሉዓላዊ አገሮች ንግሥት ነበረች። ሰባት ወር ከየትኛውም የብሪታንያ ንጉስ ረጅሙ ነበር። ኤልዛቤት የተወለደችው በሜይፌር፣ ለንደን፣ የዮርክ ዱክ እና ዱቼዝ የመጀመሪያ ልጅ (በኋላ ኪንግ ጆርጅ ስድስተኛ እና ንግሥት ኤልዛቤት) የመጀመሪያ ልጅ ስትሆን ነው። አባቷ በ1936 ወንድሙ ንጉስ ኤድዋርድ ስምንተኛ ከስልጣን ሲለቁ ኤልዛቤትን ወራሽ እንድትሆን አድርጓታል። በቤት ውስጥ በግል የተማረች ሲሆን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ተግባራትን ማከናወን ጀመረች, በረዳት ግዛት አገልግሎት ውስጥ አገልግላለች. በኖቬምበር 1947 የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል የነበረውን ፊሊፕ ማውንባተንን አገባች እና ትዳራቸው በ 2021 ፊሊፕ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ ለ 73 ዓመታት የዘለቀ ሲሆን አራት ልጆች ወለዱ: ቻርልስ, የዌልስ ልዑል; አን, ልዕልት ሮያል; የዮርክ መስፍን አንድሪው; እና ልዑል ኤድዋርድ፣ የቬሴክስ አርል እ.ኤ.አ. . ኤልዛቤት እንደ በሰሜን አየርላንድ በተከሰቱት ችግሮች፣ በዩናይትድ ኪንግደም የስልጣን ሽግግር፣ የአፍሪካን ከቅኝ ግዛት በመግዛት እና ዩናይትድ ኪንግደም የአውሮፓ ማህበረሰቦችን በመቀላቀል እና ከአውሮፓ ህብረት በመውጣት በመሳሰሉት ትልልቅ የፖለቲካ ለውጦች እንደ ህገ-መንግስታዊ ንጉስ ነግሳለች። ግዛቶች ነፃነት ሲያገኙ፣ እና አንዳንድ ግዛቶች ሪፐብሊካኖች ሲሆኑ የግዛቶቿ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ ይለያያል። በርካታ ታሪካዊ ጉብኝቶቿና ስብሰባዎቿ በ1986 በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ፣ በ1994 የሩስያ ፌዴሬሽን፣ በ2011 የአየርላንድ ሪፐብሊክ፣ እና የአምስት ሊቃነ ጳጳሳት ጉብኝቶች ወይም ጉብኝት ያካትታሉ። እ.ኤ.አ. በ1953 የኤልዛቤት ዘውድ እና የብር፣ የወርቅ፣ የአልማዝ እና የፕላቲኒየም ኢዮቤልዩ ክብረ በዓላት በ1977፣ 2002፣ 2002፣ 2012 እና 2022 እንደቅደም ተከተላቸው ጉልህ ክንውኖች ይገኙበታል። ኤልዛቤት ረጅሙ እና ረጅሙ የብሪታኒያ ንጉሠ ነገሥት ፣ አንጋፋ እና ረጅሙ የስልጣን ርእሰ መስተዳድር እና በዓለም ታሪክ ውስጥ ሁለተኛው ረዥም የግዛት ሉዓላዊ ንጉስ ናቸው። በንጉሣዊው ቤተሰብ ላይ አልፎ አልፎ የሪፐብሊካን ስሜት እና የፕሬስ ትችት ገጥሟታል፣ በተለይም የልጆቿ ትዳር መፍረስ፣ በ1992 የእሷ አንነስ ሆሪቢሊስ እና በ1997 የቀድሞ አማቷ ዲያና፣ የዌልስ ልዕልት ከሞተች በኋላ። ይሁን እንጂ በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ለንጉሣዊው አገዛዝ የሚደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ነበር እናም አሁንም እንደ ግል ተወዳጅነቷም ጭምር ነው. የመጀመሪያ ህይወት ኤፕሪል 21 ቀን 1926 ኤልዛቤት በ02፡40 (ጂኤምቲ) የተወለደችው በአባቷ በንጉስ ጆርጅ 5ኛ በአባቷ የዮርክ መስፍን (በኋላ ንጉስ ጆርጅ ስድስተኛ) የንጉሱ ሁለተኛ ልጅ ነበር። እናቷ፣የዮርክ ዱቼዝ (በኋላ ንግስት ኤልዛቤት ንግስት እናት)፣ የስኮትላንዳዊው መኳንንት ክላውድ ቦውስ-ሊዮን፣ 14ኛው የስትራትሞር እና የኪንግሆርን ታናሽ ሴት ልጅ ነበረች። በቄሳሪያን ክፍል የተገላገለችው በእናቷ አያቷ ሎንደን ቤት፡ 17 ብሩተን ስትሪት፣ ሜይፋይር ነው። በግንቦት 29 በቡኪንግሃም ቤተ መንግሥት የግል ቤተ ጸሎት ውስጥ በዮርክ የአንግሊካን ሊቀ ጳጳስ ኮስሞ ጎርደን ላንግ ተጠመቀች እና በእናቷ ኤልዛቤት ብላ ጠራች ። አሌክሳንድራ ከአባቷ ቅድመ አያት በኋላ, ከስድስት ወር በፊት ከሞተች በኋላ; እና ማርያም ከአያት ቅድመ አያቷ በኋላ. መጀመሪያ ላይ እራሷን በጠራችው መሰረት "ሊሊቤት" እየተባለች የምትጠራው በአያቷ ጆርጅ አምስተኛ በፍቅር "አያቴ እንግሊዝ" ትላለች እና በጠና ታምሞ በ1929 ዓ.ም. ታዋቂው ፕሬስ እና በኋላ ባዮግራፕ9 የኤልዛቤት ብቸኛ ወንድም ልዕልት ማርጋሬት በ1930 ተወለደች። ሁለቱ ልዕልቶች በእናታቸው እና በገዥታቸው በማሪዮን ክራውፎርድ ቁጥጥር ስር በቤት ውስጥ ተምረው ነበር። በታሪክ፣ በቋንቋ፣ በሥነ ጽሑፍ እና በሙዚቃ ላይ ያተኮሩ ትምህርቶች። ክራውፎርድ የንጉሣዊውን ቤተሰብ አሳዝኖ የኤልዛቤት እና ማርጋሬት የልጅነት ዓመታትን ዘ ትንንሽ ልዕልቶችን በ1950 የሕይወት ታሪክ አሳተመ። መጽሐፉ ኤልዛቤት ለፈረስና ለውሾች ያላትን ፍቅር፣ ሥርዓታማነቷን እና የኃላፊነት ዝንባሌዋን ይገልጻል። ሌሎችም እንደዚህ ያሉትን አስተያየቶች አስተጋብተዋል፡- ዊንስተን ቸርችል ኤልዛቤትን የሁለት ልጅነቷ ጊዜ “ገጸ-ባህሪይ ነች። በጨቅላ ህጻን ውስጥ የሚያስደንቅ የስልጣን እና የማንጸባረቅ አየር አላት። የአጎቷ ልጅ ማርጋሬት ሮድስ እሷን “ደስ የምትል ትንሽ ልጅ ፣ ግን በመሠረቱ አስተዋይ እና ጥሩ ባህሪ ነበረች” በማለት ገልፃዋታል። ወራሽ ግምታዊ በአያቷ የግዛት ዘመን ኤልሳቤጥ ከአጎቷ ኤድዋርድ እና ከአባቷ በመቀጠል የብሪታንያ ዙፋን በመተካት ሶስተኛ ነበረች። ምንም እንኳን ልደቷ የህዝብን ፍላጎት ቢያመጣም ኤድዋርድ ገና ወጣት ስለነበር አግብቶ የራሱ ልጆች ስለሚወልድ ንግሥት ትሆናለች ተብሎ አልተጠበቀም ነበር። በ 1936 አያቷ ሲሞቱ እና አጎቷ እንደ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሲተካ ከአባቷ ቀጥሎ በዙፋኑ ላይ ሁለተኛ ሆናለች። በዚያው ዓመት በኋላ ኤድዋርድ ከስልጣን ተወገደ፣ ከተፋታች ሶሻሊስት ዋሊስ ሲምፕሰን ጋር ለመጋባት ካቀደው በኋላ ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ አስነሳ። በዚህም ምክንያት የኤልዛቤት አባት ነገሠ፣ የግዛት ስም ጆርጅ ስድስተኛ ወሰደ። ኤልዛቤት ወንድሞች ስላልነበሯት ወራሽ ሆናለች። ወላጆቿ በኋላ ወንድ ልጅ ቢወልዱ ኖሮ, እሱ ወራሽ እና ከእሱ በላይ በሆነው ወራሽ ይሆናል, ይህም በወቅቱ በወንድ ምርጫ ቅድመ ሁኔታ ይወሰናል. ኤልዛቤት በህገ-መንግስታዊ ታሪክ የግል ትምህርት ከኢቶን ኮሌጅ ምክትል ፕሮቮስት ከሄንሪ ማርተን ተቀብላ ፈረንሳይኛ ከተከታታይ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ገዥዎች ተምራለች። ገርል አስጎብኚዎች ድርጅት፣ 1ኛው የቡኪንግሃም ቤተመንግስት ኩባንያ የተቋቋመው በራሷ ዕድሜ ካሉ ልጃገረዶች ጋር እንድትገናኝ ነው። በኋላ፣ እሷ የባህር ጠባቂ ሆና ተመዝግቧል። በ 1939 የኤልዛቤት ወላጆች ካናዳ እና ዩናይትድ ስቴትስ ጎብኝተዋል. እ.ኤ.አ. በ1927፣ አውስትራሊያን እና ኒውዚላንድን ሲጎበኙ ኤልዛቤትም በብሪታንያ ቆይታለች፤ ምክንያቱም አባቷ ህዝባዊ ጉብኝት ለማድረግ በጣም ትንሽ እንደሆነች አድርጎ ስለገመተ። ወላጆቿ ሲሄዱ "እያለቀሰች ትመስላለች።" አዘውትረው ይፃፉ ነበር፣ እና እሷ እና ወላጆቿ በግንቦት 18 የመጀመሪያውን የንጉሣዊ ትራንስትላንቲክ የስልክ ጥሪ አደረጉ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በሴፕቴምበር 1939 ብሪታንያ ወደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ገባች። ሎርድ ሃይልሻም ልዕልት ኤልዛቤት እና ማርጋሬት በሉፍትዋፍ ተደጋጋሚ የለንደን የአየር ላይ የቦምብ ጥቃቶችን ለማስቀረት ወደ ካናዳ እንዲሰደዱ ሀሳብ አቅርበዋል ። ይህ በእናታቸው ተቀባይነት አላገኘም እና "ልጆቹ ያለ እኔ አይሄዱም. እ.ኤ.አ. በ1939 የገና በዓል ወደ ሳንሪንግሃም ሃውስ፣ ኖርፎልክ እስከሄዱበት ጊዜ ልዕልቶቹ በባልሞራል ካስትል፣ ስኮትላንድ ቆዩ። ከየካቲት እስከ ግንቦት 1940 በሮያል ሎጅ፣ ዊንዘር ወደ ዊንዘር ቤተመንግስት እስኪሄዱ ድረስ ኖረዋል፣ እና ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት አብዛኛውን ኖረዋል። በዊንሶር ልዕልቶች ወታደራዊ ልብሶችን ለመልበስ ክር ገዝተው ለነበረው የንግስት ሱፍ ፈንድ እርዳታ የገና በዓል ላይ ፓንቶሚሞችን አዘጋጁ። እ.ኤ.አ. በ1940 የ14 ዓመቷ ኤልዛቤት የመጀመሪያዋን የሬዲዮ ስርጭት በቢቢሲ የህፃናት ሰአት ላይ አድርጋ ከከተሞች ለተፈናቀሉ ሌሎች ልጆች አነጋግራለች። እሷ እንዲህ አለች: - "እጅግ ጀልባዎቻችንን ፣ ወታደሮቻችንን እና አየር ወታደሮቻችንን ለመርዳት የምንችለውን ሁሉ ለማድረግ እየሞከርን ነው ፣ እናም እኛ ደግሞ የራሳችንን የጦርነት አደጋ እና ሀዘን ለመሸከም እየሞከርን ነው። እያንዳንዳችን እናውቃለን። በመጨረሻ ሁሉም ነገር መልካም እንደሚሆን። እ.ኤ.አ. በ 1943 ኤልዛቤት ባለፈው አመት ኮሎኔል ተብሎ የተሾመችውን የግሬናዲየር ጠባቂዎችን ጎበኘች ። ወደ 18ኛ አመት ልደቷ ሲቃረብ ፓርላማው ህጉን በመቀየር አባቷ አቅመ ቢስነት ወይም ውጭ አገር በሌለበት ሁኔታ ከአምስቱ የመንግስት አማካሪዎች መካከል አንዷ ሆና እንድትሰራ ለምሳሌ በጁላይ 1944 ጣሊያንን ሲጎበኝ በየካቲት 1945 ተሾመች። በረዳት ቴሪቶሪያል አገልግሎት የክብር ሁለተኛ ሱባሌተር ሆና በአገልግሎት ቁጥሩ 230873 በሹፌርነት እና በመካኒክነት የሰለጠነች ሲሆን ከአምስት ወር በኋላ የክብር ጁኒየር አዛዥ (በዚያን ጊዜ ሴት ካፒቴን የምትመስል ሴት) ማዕረግ ተሰጥቷታል። በአውሮፓ ጦርነት ማብቂያ ላይ በአውሮፓ የድል ቀን ኤልዛቤት እና ማርጋሬት በለንደን ጎዳናዎች ላይ ከነበሩት ሰዎች ጋር ማንነትን የማያሳውቅ ነገር ቀላቀሉ። በኋላ ላይ ኤልዛቤት አልፎ አልፎ ባደረገችው ቃለ ምልልስ ላይ “ወላጆቼን ራሳችንን ሄደን ማየት እንደምንችል ጠየቅናቸው። መታወቃችን በጣም ያስፈራን እንደነበር አስታውሳለሁ... ክንድ እያገናኙ በኋይትሆል የሚሄዱ ያልታወቁ ሰዎች መስመር አስታውሳለሁ። በደስታ እና በእፎይታ ማዕበል ላይ ጠራርጎ ወሰድኩ ። " በጦርነቱ ወቅት ኤልዛቤትን ከዌልስ ጋር በቅርበት በማስተሳሰር የዌልስን ብሔርተኝነት ለመቀልበስ ዕቅዶች ተዘጋጅተዋል። የቄርናርፎን ካስትል ኮንስታብልን ወይም የኡርድ ጎባይት ሳይምሩ (የዌልሽ ወጣቶች ሊግ) ጠባቂን መሾም ያሉ ሀሳቦች ብሪታንያ በጦርነት ላይ በነበረችበት ወቅት ኤልዛቤትን በኡርድ ውስጥ ከህሊናቸው ከሚቃወሙት ጋር ማገናኘት መፍራትን ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ተጥለዋል። . የዌልስ ፖለቲከኞች በ18ኛ ልደቷ የዌልስ ልዕልት እንድትሆን ጠቁመዋል። የሀገር ውስጥ ፀሐፊ ኸርበርት ሞሪሰን ሃሳቡን ደግፈው ነበር፣ ነገር ግን ንጉሱ አልተቀበሉትም ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቱ ማዕረግ የዌልስ ልዑል ሚስት ብቻ እንደሆነ ስለሚሰማቸው እና የዌልስ ልዑል ሁል ጊዜም ወራሽ ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ1946፣ በዌልስ ብሔራዊ ኢስቴድድፎድ ወደ ጎርሴድ ኦፍ ባርድስ ገብታለች። ልዕልት ኤልዛቤት በደቡብ አፍሪካ ከወላጆቿ ጋር በመሆን የመጀመሪያውን የባህር ማዶ ጉብኝቷን በ1947 ሄደች። በጉብኝቱ ወቅት፣ በ 21 ኛው ዓመቷ ለብሪቲሽ ኮመንዌልዝ በተላለፈው ስርጭት፣ የሚከተለውን ቃል ገብታለች፡- “መላ ህይወቴ፣ ረጅምም ይሁን አጭር፣ ለአንተ አገልግሎት እና ለአገልግሎት የምታውል መሆኔን በፊትህ አውጃለሁ። ሁላችንም የምንገኝበት ታላቁ ንጉሠ ነገሥት ቤተሰባችን። ንግግሩን የፃፈው የታይምስ ጋዜጠኛ ዴርሞት ሞራህ ነው። ኤልዛቤት የወደፊት ባለቤቷን የግሪክ እና የዴንማርክ ልዑል ፊሊፕን በ1934 እና እንደገና በ1937 አገኘቻቸው። አንድ ጊዜ በዴንማርክ ንጉሥ ክርስቲያን ዘጠነኛ እና ሦስተኛው የአጎት ልጆች በንግስት ቪክቶሪያ ተወግደዋል። በጁላይ 1939 በዳርትማውዝ ሮያል የባህር ኃይል ኮሌጅ ለሶስተኛ ጊዜ ከተገናኘች በኋላ ኤልዛቤት ምንም እንኳን የ13 ዓመቷ ልጅ ቢሆንም—ፊሊፕን እንደወደደች ተናገረች እና ደብዳቤ መለዋወጥ ጀመሩ። እ.ኤ.አ. ጁላይ 9 ቀን 1947 መተጫጫታቸው በይፋ ሲታወቅ 21 ዓመቷ ነበር። ተሳትፎው ያለ ውዝግብ አልነበረም; ፊሊፕ ምንም አይነት የገንዘብ አቋም አልነበረውም፣ የተወለደ የውጭ ሀገር ሰው ነበር (ምንም እንኳን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሮያል ባህር ኃይል ውስጥ ያገለገለ የብሪቲሽ ርዕሰ ጉዳይ ቢሆንም) እና ከናዚ ግንኙነት ጋር የጀርመን ባላባቶችን ያገቡ እህቶች ነበሩት። ማሪዮን ክራውፎርድ እንዲህ ሲል ጽፏል፡- “አንዳንድ የንጉሱ አማካሪዎች ለእሷ በቂ አይመስላቸውም ነበር። እሱ ቤት ወይም መንግስት የሌለው ልዑል ነበር። አንዳንዶቹ ወረቀቶች የፊሊፕ የውጭ አገር ምንጭ ላይ ረዥም እና ከፍተኛ ዜማዎችን ተጫውተዋል። በኋላ ላይ የህይወት ታሪኮች እንደዘገቡት የኤልዛቤት እናት ስለ ህብረቱ መጀመሪያ ላይ ጥርጣሬ እንደነበራት እና ፊሊፕን “ዘ ሁን” በማለት አሾፈባት።በኋለኛው ህይወት ግን ንግሥቲቱ እናት ፊልጶስ “እንግሊዛዊ ጨዋ” እንደሆነ ለባዮግራፊው ለቲም ሄልድ ነገረችው። ከጋብቻው በፊት ፊሊፕ የግሪክ እና የዴንማርክ መጠሪያዎቹን ትቷል፣ ከግሪክ ኦርቶዶክስ ወደ አንግሊካኒዝም በይፋ ተለወጠ እና የእናቱን የእንግሊዝ ቤተሰብ ስም በመያዝ ሌተናንት ፊሊፕ ማውንባትተንን ተቀበለ። ከሠርጉ በፊት ብዙም ሳይቆይ የኤድንበርግ መስፍን ተፈጠረ እና የንጉሣዊ ልዕልናን ዘይቤ ሰጠው። ኤልዛቤት እና ፊሊፕ ህዳር 20 ቀን 1947 በዌስትሚኒስተር አቤይ ተጋቡ። ከዓለም ዙሪያ 2,500 የሰርግ ስጦታዎችን ተቀብለዋል. ብሪታንያ ከጦርነቱ ውድመት ገና ሙሉ በሙሉ ስላላገገመች ኤልሳቤጥ ለጋዋን የምትገዛበትን የራሽን ኩፖን ጠይቃ ነበር። ከጦርነቱ በኋላ በብሪታንያ የፊሊፕ የጀርመን ግንኙነት በሕይወት የተረፉትን ሦስት እህቶቹን ጨምሮ ለሠርጉ መጋበዙ ተቀባይነት አልነበረውም። ለዊንዘር መስፍን የቀድሞ ንጉስ ኤድዋርድ ስምንተኛ የቀረበ ግብዣም አልነበረም። ኤልዛቤት የመጀመሪያ ልጇን ልዑል ቻርልስን በህዳር 14 ቀን 1948 ወለደች። ከአንድ ወር በፊት ንጉሱ ልጆቿ የንጉሣዊ ልዑልን ወይም ልዕልትን ዘይቤ እና ማዕረግ እንዲጠቀሙ የሚያስችላቸውን የፓተንት ደብዳቤ አውጥተው ነበር። አባታቸው የንጉሣዊ ልኡል ስላልሆኑ የሚል መብት አላቸው። ሁለተኛ ልጅ ልዕልት አን ነሐሴ 15 ቀን 1950 ተወለደች። ከሠርጋቸው በኋላ ጥንዶቹ በለንደን ክላረንስ ሃውስ እስከ ጁላይ 1949 ድረስ በዊንሶር ቤተመንግስት አቅራቢያ የምትገኘውን ዊንደልሻም ሙርን ተከራዩ። ከ1949 እስከ 1951 ባለው ጊዜ ውስጥ የኤድንበርግ መስፍን በብሪቲሽ ዘውድ ቅኝ ግዛት ማልታ ውስጥ በሮያል ባህር ኃይል መኮንንነት ተቀምጦ ነበር። እሱ እና ኤልዛቤት በማልታ ውስጥ ለብዙ ወራት ያለማቋረጥ ኖረዋል በአንድ ጊዜ በጓርዳማንሻ መንደር ውስጥ በቪላ ፣የፊልጶስ አጎት ጌታ ማውንባተን በተከራዩት ቤት። ሁለቱ ልጆቻቸው በብሪታንያ ቀሩ። መቀላቀል እና ዘውድ በ 1951 የጆርጅ ስድስተኛ ጤና ቀንሷል ፣ እና ኤልዛቤት በሕዝብ ዝግጅቶች ላይ ብዙ ጊዜ ትደግፈው ነበር። በካናዳ ጎበኘች እና በዋሽንግተን ዲሲ በጥቅምት ወር 1951 ፕሬዘዳንት ሃሪ ኤስ.ትሩማንን ስትጎበኝ የግል ፀሃፊዋ ማርቲን ቻርተሪስ በጉብኝት ላይ እያለች የንጉሱን ሞት በተመለከተ ረቂቅ የመግባቢያ መግለጫ ወሰደች። እ.ኤ.አ. በ1952 መጀመሪያ ላይ ኤልዛቤት እና ፊሊፕ በኬንያ በኩል ወደ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ ለመጎብኘት ሄዱ። እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 6 ቀን 1952 ወደ ኬንያ ቤታቸው ሳጋና ሎጅ ተመለሱ ፣ በትሬቶፕስ ሆቴል ካደሩ በኋላ ፣ የጆርጅ ስድስተኛ ሞት እና የኤልዛቤት ዙፋን ላይ መውጣቱ ወዲያውኑ ሰማ ። ፊሊጶስ ዜናውን ለአዲሱ ንግስት ተናገረ። ኤልዛቤትን እንደ ንግሥና ስሟ ለመያዝ መረጠች; ስለዚህ እሷ በስኮትላንድ የገዛች የመጀመሪያዋ ኤልዛቤት በመሆኗ ብዙ ስኮቶችን ያስከፋችው ኤልዛቤት ተብላለች። በግዛቶቿ ሁሉ ንግሥት ተባለች እና የንጉሣዊው ፓርቲ በፍጥነት ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመለሰ። ኤልዛቤት እና ፊሊፕ ወደ ቡኪንግሃም ቤተ መንግስት ተዛወሩ። ኤልዛቤት ከገባች በኋላ ሚስት የባሏን ስም በትዳር ላይ በምትወስድበት ጊዜ የንጉሣዊው ቤት የኤዲንብራ መስፍን ስም ሊሸከም የሚችል ይመስላል። ሎርድ የ ቤት የሚለውን ስም ደግፏል። ፊሊፕ ከዱካል ማዕረጉ በኋላ የኤድንበርግ ቤትን አቀረበ። የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችል እና የኤልዛቤት አያት ንግሥት ሜሪ የዊንዘርን ቤት እንዲቆይ ደግፈዋል፣ስለዚህ ኤልዛቤት ሚያዝያ 9 ቀን 1952 ዊንዘር የንጉሣዊው ቤት መጠሪያ ሆኖ እንደሚቀጥል ማስታወቂያ አውጥታለች። ዱኪው "በአገሪቱ ውስጥ ስሙን ለልጆቹ እንዳይሰጥ የተከለከልኩት እኔ ብቻ ነኝ" ሲል ቅሬታ አቅርቧል። እ.ኤ.አ. በ 1960 የንጉሣዊ ማዕረጎችን ለሌላቸው የፊልጶስ እና የኤልዛቤት የወንድ የዘር ሐረግ ስም ተቀበለ። ልዕልት ማርጋሬት ለዘውዳዊ ሥርዓቱ በዝግጅት ላይ እያለች የ16 ዓመት የሞጋጋሬት ከፍተኛ እና ከቀድሞ ጋብቻው ሁለት ወንዶች ልጆች የነበራትን ፒተር ታውንሴንድ የተባለውን ፍቺ ማግባት እንደምትፈልግ ለእህቷ ነገረቻት። ንግስቲቱ ለአንድ አመት እንዲጠብቁ ጠየቃቸው; በግል ፀሐፊዋ አገላለጽ ንግሥቲቱ በተፈጥሮ ለልዕልቷ ርኅራኄ ነበራት ፣ ግን ተስፋ ብላ - ጊዜ ከሰጠች ፣ ጉዳዩ ይቋረጣል ብዬ አስባለሁ ። እንግሊዝ ከፍቺ በኋላ እንደገና ማግባትን አልፈቀደችም። ማርጋሬት የፍትሐ ብሔር ጋብቻ ፈፅማ ብትሆን ኖሮ የመውረስ መብቷን ትታለች ተብሎ ይጠበቃል። ማርጋሬት ከ ጋር ያላትን እቅድ ለመተው ወሰነች። ንግሥተ ማርያም በማርች 24 ቀን 1953 ብትሞትም፣ ማርያም ከመሞቷ በፊት እንደጠየቀችው፣ ንግሥና ሥርዓቱ በሰኔ 2 እንደታቀደው ቀጠለ። በዌስትሚኒስተር አቢ የተካሄደው የዘውድ ሥርዓት ከቅባትና ከቁርባን በስተቀር ለመጀመሪያ ጊዜ በቴሌቪዥን ተላለፈ። በኤልዛቤት መመሪያ፣ የዘውድ ቀሚሷ በኮመን ዌልዝ አገሮች የአበባ አርማዎች ተጠልፏል። የኮመንዌልዝ ዝግመተ ለውጥ ኤልዛቤት ከተወለደችበት ጊዜ ጀምሮ የብሪቲሽ ኢምፓየር ወደ መንግስታት የጋራ ህብረት መቀየሩን ቀጠለ። እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ 1953 ንግስቲቱ እና ባለቤቷ 13 ሀገራትን በመጎብኘት እና ከ 40,000 ማይሎች (64,000 ኪሎ ሜትሮች) በላይ በመሬት ፣ በባህር እና በአየር ተጉዘው የሰባት ወር የአለም ጉብኝት ጀመሩ ። እነዚያን አገሮች ለመጎብኘት የመጀመሪያዋ የአውስትራሊያ እና የኒውዚላንድ ንጉሠ ነገሥት ሆነች። በጉብኝቱ ወቅት ህዝቡ በጣም ብዙ ነበር; ከአውስትራሊያ ህዝብ ሶስት አራተኛው እሷን እንዳያት ተገምቷል። በንግሥናዋ ዘመን ሁሉ ንግሥቲቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ጉብኝቶችን ወደ ሌሎች ሀገሮች እና የኮመንዌልዝ ጉብኝቶችን አድርጓል; እሷ በጣም የተጓዘች የሀገር መሪ ነች። እ.ኤ.አ. በ 1956 የብሪታንያ እና የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሰር አንቶኒ ኤደን እና ጋይ ሞሌት ፈረንሳይ የኮመንዌልዝ ህብረትን ስለምትቀላቀልበት ሁኔታ ተወያይተዋል። ሃሳቡ ፈጽሞ ተቀባይነት አላገኘም እና በሚቀጥለው አመት ፈረንሳይ የአውሮፓ ኢኮኖሚ ማህበረሰብን የአውሮፓ ህብረት ቀዳሚ የሆነውን የሮማን ስምምነት ተፈራረመች። በኖቬምበር 1956 ብሪታንያ እና ፈረንሳይ ግብፅን ወረሩ በመጨረሻ የስዊዝ ካናልን ለመያዝ አልተሳካም። ሎርድ ንግስቲቱ ወረራውን ትቃወማለች ብሏል ምንም እንኳን ኤደን ቢክድም። ኤደን ከሁለት ወራት በኋላ ስራውን ለቀቀ በኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ ውስጥ መሪ የሚመርጥበት መደበኛ ዘዴ አለመኖሩ ኤደን ከስልጣን መልቀቋን ተከትሎ ማንን መንግስት መመስረት እንዳለበት መወሰን በንግስቲቱ ላይ ወደቀ። ኤደን የምክር ቤቱን ጌታ ፕሬዘዳንት ሎርድ ሳልስበሪን እንድታማክር ጠየቀች። ሎርድ ሳሊስበሪ እና ሎርድ ኪልሙየር፣ ጌታቸው ቻንስለር፣ የብሪቲሽ ካቢኔን፣ ቸርችልን፣ እና የ1922 የጓሮ ወንበር ኮሚቴ ሰብሳቢን አማከሩ፣ በዚህም ምክንያት ንግስቲቱ የተመከሩትን እጩ ሃሮልድ ማክሚላን ሾመች። የስዊዝ ቀውስ እና የኤደን ተተኪ ምርጫ እ.ኤ.አ. በ1957 በንግሥቲቱ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የግል ትችት እንዲፈጠር አድርጓቸዋል። ሎርድ አልትሪንቻም በባለቤትነት ባዘጋጀው መጽሄት "ከግንኙነት ውጪ" በማለት ከሰሷት። በሕዝብ ተወካዮች ተወግዟል እና በአስተያየቱ የተደናገጠ የህብረተሰብ አባል በጥፊ ተመታ። ከስድስት ዓመታት በኋላ፣ በ1963፣ ማክሚላን ሥራውን ለቀቀ እና ንግሥቲቱን የተከተለችውን ምክር የተከተለችው የቤት ውስጥ ጆሮን በጠቅላይ ሚኒስትርነት እንድትሾም መከረቻት። ንግስቲቱ በጥቂት ሚኒስትሮች ወይም በአንድ ሚኒስትር ምክር ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመሾሟ እንደገና ትችት ደረሰባት። እ.ኤ.አ. በ 1965 ወግ አጥባቂዎች መሪን ለመምረጥ መደበኛ ዘዴን ወሰዱ ፣ በዚህም እሷን ከተሳትፎ ነፃ አውጥቷታል። እ.ኤ.አ. በ 1957 ኤልዛቤት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ጎበኘች ፣ እዚያም የኮመንዌልዝ ህብረትን ወክላ ለተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አቀረበች። በዚሁ ጉብኝት 23ኛውን የካናዳ ፓርላማን ከፍታ የፓርላማ ስብሰባ የከፈተ የካናዳ የመጀመሪያዋ ንጉስ ሆነች። ከሁለት አመት በኋላ የካናዳ ንግስት በመሆኗ ብቻ አሜሪካን ጎበኘች እና ካናዳን ጎበኘች። በ1961 ቆጵሮስን፣ ሕንድን፣ ፓኪስታንን፣ ኔፓልን እና ኢራንን ጎበኘች። በዚያው አመት ጋናን በመጎብኘት ለደህንነቷ ያለውን ፍራቻ ውድቅ አድርጋለች፣ ምንም እንኳን አስተናጋጅዋ ፕሬዝዳንት ክዋሜ ንክሩማህ የገዳዮች ኢላማ ቢሆኑም። ሃሮልድ ማክሚላን እንዲህ ሲል ጽፏል፡- “ንግስቲቱ በሙሉ በፍፁም ተወስኗል… እሷን እንደ የፊልም ተዋናይ እንድትይይላት ያላትን አመለካከት ትዕግስት አጥታለች… በእርግጥ “የሰው ልብ እና ሆድ” አላት ። .. ግዴታዋን ትወዳለች እና ንግሥት መሆን ማለት ነው." እ.ኤ.አ. በ 1964 በኪውቤክ የተወሰኑ ቦታዎችን ከማዘዋወሯ በፊት ፣ ፕሬስ እንደዘገበው በኩቤክ ተገንጣይ እንቅስቃሴ ውስጥ ያሉ ጽንፈኞች የኤልዛቤትን ግድያ እያሴሩ ነበር። ምንም ሙከራ አልተደረገም, ነገር ግን እሷ ሞንትሪያል ውስጥ ሳለ ረብሻ ነበር; ንግስቲቱ "በዓመፅ ፊት መረጋጋት እና ድፍረት" ተስተውሏል. ኤልዛቤት ሶስተኛ ልጇን ልዑል አንድሪውን በየካቲት 19 ቀን 1960 ወለደች ይህም ከ 1857 ጀምሮ በመግዛት ላይ ያለ የብሪታንያ ንጉስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተወለደች ሲሆን አራተኛ ልጇ ልዑል ኤድዋርድ መጋቢት 10 ቀን 1964 ተወለደ። ንግስቲቱ ባህላዊ ሥርዓቶችን ከማከናወን በተጨማሪ አዳዲስ አሰራሮችን ዘርግታለች። የመጀመሪያዋ ንጉሣዊ የእግር ጉዞ፣ ከተራ የህዝብ አባላት ጋር የተገናኘችው፣ በአውስትራሊያ እና በኒውዚላንድ በ1970 ባደረገች ጉብኝት ነበር የቅኝ ግዛት ማፋጠን እ.ኤ.አ. በ1960ዎቹ እና 1970ዎቹ በአፍሪካ እና በካሪቢያን አካባቢ ከቅኝ ግዛት የመግዛት ሂደት መፋጠን ታየ። ራስን በራስ ለማስተዳደር በተደረገው ሽግግር ከ20 በላይ ሀገራት ከብሪታንያ ነፃነታቸውን አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1965 ግን የሮዴዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢያን ስሚዝ ወደ አብላጫ አገዛዝ መሸጋገርን በመቃወም ለኤልዛቤት “ታማኝነት እና ታማኝነት” ሲገልጹ በአንድ ወገን ነፃነታቸውን አወጁ ፣ “የሮዴዥያ ንግሥት” በማለት አወጁ። ምንም እንኳን ንግስቲቱ በይፋ ቢያሰናብተውም እና የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በሮዴዥያ ላይ ማዕቀብ ቢያደርግም አገዛዙ ከአስር አመታት በላይ ቆይቷል። የብሪታንያ ከቀድሞ ግዛቷ ጋር የነበራት ግንኙነት እየዳከመ ሲሄድ፣ የብሪታንያ መንግስት በ1973 ዓ.ም ያሳካው ግብ ወደ አውሮፓ ማህበረሰብ ለመግባት ፈለገ። ንግስቲቱ በጥቅምት 1972 ዩጎዝላቪያን ጎበኘች ፣ የኮሚኒስት ሀገርን የጎበኙ የመጀመሪያው የእንግሊዝ ንጉስ ሆነ ። በአውሮፕላን ማረፊያው በፕሬዚዳንት ጆሲፕ ብሮዝ ቲቶ ተቀብላዋለች፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በቤልግሬድ ተቀብለዋታል። እ.ኤ.አ. በየካቲት 1974 የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤድዋርድ ሄዝ ንግሥቲቱ ወደ ብሪታንያ እንድትመለስ በአስትሮኒያ ፓስፊክ ሪም ጉብኝት መካከል አጠቃላይ ምርጫ እንድትጠራ መክሯታል። ምርጫው የተንጠለጠለ ፓርላማን አስከተለ; የሄዝ ወግ አጥባቂዎች ትልቁ ፓርቲ አልነበሩም፣ ነገር ግን ከሊበራሎች ጋር ጥምረት ከፈጠሩ በስልጣን ላይ ሊቆዩ ይችላሉ። ጥምር መመስረትን በተመለከተ ውይይቶች ሲደረጉ ሄዝ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትርነቱን ለቀቀ እና ንግስት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሆነውን የሌበር ሃሮልድ ዊልሰን መንግስት እንዲመሰርቱ ጠየቀች። ከአንድ ዓመት በኋላ፣ በ1975 የአውስትራሊያ ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ፣ የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ጎው ዊትላም፣ በተቃዋሚ የሚቆጣጠረው ሴኔት የዊትላምን የበጀት ሐሳብ ውድቅ ካደረገ በኋላ፣ በጄኔራል ገዢው ሰር ጆን ኬር ከሥልጣናቸው ተባረሩ። ዊትላም በተወካዮች ምክር ቤት አብላጫ ድምፅ እንደነበራት፣ አፈ-ጉባዔ ጎርደን ስኮልስ የኬርን ውሳኔ እንድትቀይር ንግስቲቷን ይግባኝ አለች። በአውስትራሊያ ሕገ መንግሥት ለጠቅላይ ገዥው በተቀመጡ ውሳኔዎች ላይ ጣልቃ እንደማትገባ በመግለጽ አልተቀበለችም። ቀውሱ የአውስትራሊያን ሪፐብሊካኒዝም አቀጣጠለ የብር ኢዮቤልዩ እ.ኤ.አ. በ 1977 ኤልዛቤት የመውለጃዋን የብር ኢዮቤልዩ አከበረች። በኮመንዌልዝ ውስጥ ፓርቲዎች እና ዝግጅቶች ተከናውነዋል፣ ብዙዎቹ ከእሷ ጋር ከተያያዙ ብሔራዊ እና የኮመንዌልዝ ጉብኝቶች ጋር ይገጣጠማሉ። ልዕልት ማርጋሬት ከባለቤቷ ሎርድ ስኖዶን ስለመለያየቷ በአጋጣሚ የተገኘ አሉታዊ የፕሬስ ሽፋን ቢሆንም በዓሉ የንግሥቲቱን ተወዳጅነት በድጋሚ አረጋግጧል። እ.ኤ.አ. በ 1978 ንግስቲቱ የሮማኒያ ኮሚኒስት መሪ ኒኮላይ ሴውሼስኩ እና ባለቤታቸው ኤሌና ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ያደረጉትን ጉብኝት ተቋቁማለች ፣ ምንም እንኳን በግል “በእጃቸው ደም” እንዳለ ብታስብም ። የሚቀጥለው ዓመት ሁለት ምቶች አመጣ: አንዱ አንቶኒ ብላንት ነበር, የንግስት ሥዕል የቀድሞ ቀያሽ, አንድ ኮሚኒስት ሰላይ ሆኖ; ሌላው በጊዜያዊ የአየርላንድ ሪፐብሊካን ጦር ዘመዷ እና አማቷ ሎርድ ተራራተን መገደል ነው። እንደ ፖል ማርቲን ሲር፣ በ1970ዎቹ መገባደጃ ላይ ንግስት ዘውዱ ለካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ፒየር ትሩዶ “ምንም ትርጉም አልነበራቸውም” ተብላ ተጨነቀች። ቶኒ ቤን ንግስቲቱ ትሩዶን “ይልቁንስ ተስፋ አስቆራጭ” አግኝታዋለች። የትሩዶ ሪፐብሊካኒዝም እንደ በቡኪንግሃም ቤተ መንግስት ውስጥ ያሉትን እገዳዎች ማንሸራተት እና በ 1977 ከንግሥቲቱ ጀርባ መንቀሳቀስ እና የተለያዩ የካናዳ ንጉሣዊ ምልክቶችን በስልጣን ዘመናቸው መወገድ በመሳሰሉት ምኞቱ የተረጋገጠ ይመስላል። እ.ኤ.አ. በ 1980 የካናዳ ፖለቲከኞች የካናዳ ሕገ መንግሥት የአገርን ጉዳይ ለመወያየት ወደ ለንደን ተልከዋል ንግሥቲቱን “ከየትኛውም የብሪታንያ ፖለቲከኞች ወይም ቢሮክራቶች የበለጠ መረጃ ታገኛለች” ። እሷ በተለይ የቢል -60 ውድቀት በኋላ ፍላጎት ነበረው ፣ ይህም እንደ ሀገር መሪነት ሚና ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል። የፕሬስ ምርመራ እና ታቸር ጠቅላይ ሚኒስትርነት እ.ኤ.አ. በ 1981 በ ሥነ-ሥርዓት ላይ ፣ የልዑል ቻርልስ እና ሌዲ ዲያና ስፔንሰር ሠርግ ስድስት ሳምንታት ሲቀረው ፣ ንግሥቲቱ በቅርብ ርቀት ላይ ስድስት ጥይቶች ተተኩሰዋል ፣ ለንደን በፈረስዋ በርማ። ፖሊስ በኋላ ላይ ጥይቶቹ ባዶ መሆናቸውን አረጋግጧል። የ17 አመቱ አጥቂ ማርከስ ሳርጀንት የ 5 አመት እስራት ተፈርዶበት ከሶስት አመታት በኋላ ተፈቷል። የንግስቲቱ መረጋጋት እና ተራራዋን በመቆጣጠር ረገድ ባሳየችው ችሎታ በሰፊው ተመስግኗል።በጥቅምት ወር ንግስቲቱ በኒው ዚላንድ ዱነዲን በጎበኙበት ወቅት ሌላ ጥቃት ደርሶባቸዋል። የ17 አመት ታዳጊ የነበረው ክሪስቶፈር ጆን ሌዊስ .22 ሽጉጥ በመተኮስ ሰልፉን ከሚመለከት ህንጻ አምስተኛ ፎቅ ላይ ተኩሶ ነበር፣ነገር ግን አምልጦታል። ሉዊስ ተይዟል፣ ነገር ግን በግድያ ሙከራ ወይም በአገር ክህደት ክስ ቀርቦ አያውቅም፣ እና የጦር መሳሪያ በህገ-ወጥ መንገድ በመያዙ እና በማውጣቱ የሶስት አመት እስራት ተፈርዶበታል። ከተፈረደበት ሁለት አመት በኋላ ከዲያና እና ከልጃቸው ልዑል ዊሊያም ጋር አገሩን እየጎበኘ ያለውን ቻርለስን ለመግደል በማሰብ ከአእምሮ ህክምና ሆስፒታል ለማምለጥ ሞከረ። ከኤፕሪል እስከ ሴፕቴምበር 1982 የንግስት ልጅ ልዑል አንድሪው በፎክላንድ ጦርነት ከብሪቲሽ ጦር ጋር አገልግሏል፣ ለዚህም ጭንቀት እና ኩራት ተሰምቷታል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 9፣ በቡኪንግሃም ቤተ መንግስት ውስጥ በመኝታ ክፍሏ ውስጥ ሚካኤል ፋጋን ሰርጎ ገዳይ ለማግኘት ከእርሷ ጋር ነቃች። በከባድ የጸጥታ ችግር ውስጥ፣ ወደ ቤተመንግስት ፖሊስ መቀየሪያ ሰሌዳ ሁለት ጥሪ ከተደረገ በኋላ እርዳታ ደረሰ። እ.ኤ.አ. በ 1982 የዩኤስ ፕሬዝዳንት ሮናልድ ሬገንን በዊንሶር ካስል ካስተናገደች በኋላ እና በ1983 የካሊፎርኒያ እርባታውን ከጎበኘች በኋላ ፣ ንግስቲቱ አስተዳደሩ ሳያሳውቃት ከካሪቢያን ግዛቶቿ አንዷ የሆነችውን ግሬናዳ እንድትወረር ባዘዘች ጊዜ ተናደደች። በ1980ዎቹ ውስጥ በንጉሣዊው ቤተሰብ አስተያየት እና የግል ሕይወት ላይ ከፍተኛ የሚዲያ ፍላጎት በፕሬስ ውስጥ ተከታታይ ስሜት ቀስቃሽ ታሪኮችን አስገኝቷል ፣ ሁሉም ሙሉ በሙሉ እውነት አይደሉም። የ አዘጋጅ የሆኑት ኬልቪን ማኬንዚ ለሰራተኞቻቸው እንደተናገሩት: "ለሰኞ በሮያልስ ላይ የሚረጭበት እሁድን ስጠኝ. እውነት ካልሆነ አትጨነቅ - ከዚያ በኋላ ስለ ጉዳዩ ብዙ ግርግር እስካልተገኘ ድረስ." የጋዜጣ አርታኢ ዶናልድ ትሬልፎርድ በሴፕቴምበር 21 ቀን 1986 ዘ ኦብዘርቨር ላይ እንዲህ ሲል ጽፏል:- “የሮያል ሳሙና ኦፔራ በአሁኑ ጊዜ የህዝብ ፍላጎት ደረጃ ላይ ደርሷል እናም በእውነታ እና በልብ ወለድ መካከል ያለው ድንበር ጠፍቷል… አንዳንድ ወረቀቶች ብቻ አይደሉም። እውነታቸውን አይፈትሹ ወይም ክህደቶችን አይቀበሉ፡ ታሪኮቹ እውነት ይሁኑ አይሁኑ ግድ የላቸውም። በተለይ በጁላይ 20 ቀን 1986 በወጣው የሰንዴይ ታይምስ ላይ ንግስቲቱ የማርጋሬት ታቸር የኢኮኖሚ ፖሊሲ ማህበራዊ መከፋፈልን እንደሚያሳድግ እና በከፍተኛ ስራ አጥነት ፣በተከታታይ ብጥብጥ ፣በማዕድን ሰራተኞች አድማ እና በታቸርስ እንዳስፈራት ተዘግቧል። በደቡብ አፍሪካ ያለውን የአፓርታይድ አገዛዝ ላይ ማዕቀብ ተግባራዊ ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን። የወሬው ምንጮች የንጉሣዊው ረዳት ሚካኤል ሺአ እና የኮመንዌልዝ ዋና ፀሐፊ ሽሪዳት ራምፋልን ያካትታሉ፣ ነገር ግን ሺአ ንግግሮቹ ከአውድ ውጪ የተወሰዱ እና በግምታዊ ግምት ያጌጡ ናቸው ብሏል። ታቸር ንግስቲቱ ለሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ -የታቸር የፖለቲካ ተቃዋሚዎች እንደምትመርጥ ተናግራለች። የታቸር የህይወት ታሪክ ጸሐፊ ጆን ካምቤል “ሪፖርቱ የጋዜጠኝነት ጥፋት ነው” ሲል ተናግሯል ።በመካከላቸው የተፈጠረው አለመግባባት የተጋነነ ሲሆን ንግስቲቱ በግል ስጦታዋ ሁለት ክብር ሰጥታለች - የሜሪት ኦፍ ሜሪት እና ዘ ኦርደር አባልነት። ጋርተር - በጆን ሜጀር በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከተተካች በኋላ ወደ ታቸር። በ1984 እና 1993 መካከል የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ብሪያን ሙልሮኒ፣ ኤልዛቤት አፓርታይድን ለማቆም “ከጀርባ ያለው ኃይል” ነች ብለዋል። እ.ኤ.አ. በ 1986 ንግሥቲቱ በቻይና የስድስት ቀናት ጉብኝት አድርጋለች ፣ አገሪቱን የጎበኙ የመጀመሪያ የብሪታንያ ንጉሠ ነገሥት ሆነች። ጉብኝቱ የተከለከለውን ከተማ፣ ታላቁን የቻይና ግንብ እና የቴራኮታ ተዋጊዎችን ያካትታል። በመንግስት ግብዣ ላይ ንግስቲቱ በቻይና የመጀመርያው የእንግሊዝ መልእክተኛ ለንግስት ኤልሳቤጥ ቀዳማዊት ንጉሠ ነገሥት በጻፈችው ደብዳቤ በባህር ላይ ስለጠፋው ቀልዳለች እና "እንደ እድል ሆኖ የፖስታ አገልግሎት ከ1602 ጀምሮ ተሻሽሏል" ስትል ተናግራለች። የንግሥቲቱ ጉብኝት በሆንግ ኮንግ ላይ ሉዓላዊነት ከዩናይትድ ኪንግደም ወደ ቻይና በ 1997 እንደሚተላለፍ የሁለቱም ሀገራት ተቀባይነትን ያሳያል ። እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ መገባደጃ ላይ ንግስቲቱ የሳይት ዒላማ ሆና ነበር። በበጎ አድራጎት ጨዋታ ውስጥ የንጉሣዊው ቤተሰብ ታናሽ አባላት ተሳትፎ መሳለቂያ ነበር በ1987 በካናዳ ኤልዛቤት የፖለቲካ ከፋፋይ የሕገ መንግሥት ማሻሻያዎችን በይፋ ደግፋለች፣ ይህም ለውጦች የታቀዱትን ለውጦች የሚቃወሙትን ፒየር ትሩዶን ጨምሮ ነው። በዚያው አመት የተመረጠው የፊጂ መንግስት በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ከስልጣን ተወገደ። የፊጂ ንጉሠ ነገሥት እንደመሆኗ መጠን፣ ኤልዛቤት ዋና ገዥው ራት ሰር ፔናያ ጋኒላው የአስፈፃሚ ሥልጣንን ለማረጋገጥ እና መፍትሄ ለመደራደር ያደረጉትን ሙከራ ደግፋለች። የመፈንቅለ መንግስቱ መሪ ሲቲቭኒ ራቡካ ጋኒላን ከስልጣን አውርዶ ፊጂን ሪፐብሊክ አወጀ የ1990ዎቹ ሁከት እና አስከፊው አመት በባህረ ሰላጤው ጦርነት በትብብር ድል ምክንያት ንግስቲቱ በግንቦት ወር 1991 በተባበሩት መንግስታት ኮንግረስ የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉ የመጀመሪያዋ የብሪቲሽ ንጉስ ሆነች። እ.ኤ.አ. ህዳር 24 ቀን 1992 ኤልዛቤት የዙፋኗን የሩቢ ኢዮቤልዩ በዓልን ለማክበር ባደረገችው ንግግር እ.ኤ.አ. በ1992 አኑስ ሆሪቢሊስ (የላቲን ሀረግ፣ “አስፈሪ አመት” ማለት ነው) ብላ ጠራችው። በብሪታንያ ውስጥ የሪፐብሊካን ስሜት ከፍ ብሏል የንግስት ንግስት የግል ሀብት -በቤተመንግስት በተቃረነ - እና በሰፋፊ ቤተሰቧ መካከል ስላለው የጉዳይ እና የጋብቻ ችግር ዘገባ። በመጋቢት ወር ሁለተኛ ልጇ ልዑል እንድርያስ ከሚስቱ ከሣራ ተለያይተው ሞሪሺየስ ኤልዛቤትን እንደ ርዕሰ መስተዳድር አስወገደ። ልጇ ልዕልት አን በሚያዝያ ወር ካፒቴን ማርክ ፊሊፕስን ፈታች; በድሬዝደን ውስጥ የተናደዱ ተቃዋሚዎች በጥቅምት ወር ወደ ጀርመን ባደረጉት ጉብኝት በንግሥቲቱ ላይ እንቁላሎችን ጣሉ ። እና በህዳር ወር ውስጥ ከኦፊሴላዊ መኖሪያዎቿ አንዱ በሆነው በዊንሶር ካስል ላይ ትልቅ እሳት ተነስቷል። ንጉሣዊው መንግሥት ብዙ ትችት እና የሕዝብ ምልከታ ደርሶበታል። ባልተለመደ የግል ንግግር ንግስቲቱ ማንኛውም ተቋም ትችት መጠበቅ እንዳለበት ተናግራለች ነገር ግን “በቀልድ ፣ ገርነት እና ማስተዋል” ሊደረግ እንደሚችል ጠቁመዋል ። ከሁለት ቀናት በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆን ሜጀር የንጉሣዊው ፋይናንስ ማሻሻያ ዕቅድ አውጀዋል, ባለፈው ዓመት የተዘጋጀው, ንግሥቲቱ ከ 1993 ጀምሮ የገቢ ግብር መክፈልን እና የሲቪል ዝርዝሩን መቀነስን ጨምሮ. በታህሳስ ወር ልዑል ቻርልስ እና ባለቤቱ ዲያና በይፋ ተለያዩ ። በዓመቱ መገባደጃ ላይ ንግስቲቱ የዓመታዊ የገና መልእክቷን ከመተላለፉ ከሁለት ቀናት በፊት ባወጣችበት ወቅት የቅጂ መብት ጥሰት ብላ ዘ ሰን ጋዜጣን ከሰሰች። ጋዜጣው ህጋዊ ክፍያዋን እንድትከፍል የተገደደች ሲሆን 200,000 ፓውንድ ለበጎ አድራጎት ድርጅት ሰጠች። የንግስት ጠበቃዎች የዮርክ ዱቼዝ እና የልዕልት ቢያትሪስ ፎቶግራፍ ካተሙ በኋላ የቅጂ መብት ጥሰትን በተመለከተ ከአምስት ዓመታት በፊት በፀሐይ ላይ እርምጃ ወስደዋል ። ጋዜጣው 180,000 ዶላር እንዲከፍል በማዘዝ ከፍርድ ቤት ውጭ በተደረገ እልባት ጉዳዩ ተፈቷል። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 1994 ንግሥቲቱ የሩስያን መሬት የረገጡ የመጀመሪያው የብሪታንያ ንጉሠ ነገሥት ሆነች። በሞስኮ እና በሴንት ፒተርስበርግ ዝግጅቶች ላይ ተገኝተዋል. እ.ኤ.አ. በጥቅምት 1995 ንግስቲቱ የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዣን ቻርቲንን በማስመሰል በሞንትሪያል ሬዲዮ አስተናጋጅ ፒየር ብራሳርድ የውሸት ጥሪ ተታለለች። ክሪቲንን እያናገረች እንደሆነ ያመነችው ንግሥቲቱ የካናዳ አንድነትን እንደምትደግፍ ተናግራለች እናም በኩቤክ ህዝበ ውሳኔ ከካናዳ ለመውጣት በሚቀርቡ ሀሳቦች ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ እንደምትሞክር ተናግራለች። በሚቀጥለው ዓመት የቻርለስ እና የዲያና ጋብቻ ሁኔታ ላይ የህዝብ መገለጦች ቀጥለዋል. ከባለቤቷ እና ከጆን ማጆር እንዲሁም ከካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ጆርጅ ኬሪ እና የግል ጸሃፊዋ ሮበርት ፌሎውስ ጋር በመመካከር በታህሳስ 1995 መጨረሻ ላይ ለቻርለስ እና ለዲያና ደብዳቤ ጻፈች ይህም ፍቺ ጥሩ እንደሆነ ጠቁማለች። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1997 ከፍቺው ከአንድ ዓመት በኋላ ዲያና በፓሪስ በመኪና አደጋ ሞተች። ንግስቲቱ ከዘመዶቿ ጋር በባልሞራል በበዓል ላይ ነበረች። የዲያና ሁለት የቻርልስ ልጆች - ልኡል ዊሊያም እና ሃሪ - ቤተክርስቲያን መገኘት ፈለጉ እና ስለዚህ ንግስቲቱ እና የኤድንበርግ መስፍን በዚያ ጠዋት ወሰዷቸው። ከዚያም ለአምስት ቀናት ያህል ንግሥቲቱ እና ዱኩ የልጅ ልጆቻቸውን በድብቅ በሚያዝኑበት በባልሞራል በማቆየት ፣ የንጉሣዊው ቤተሰብ ዝምታ እና መገለል ፣ እና ባንዲራውን በግማሽ ጫፍ ላይ ለማውለብለብ አለመቻሉን ለአምስት ቀናት ያህል ከለከሏቸው። የቡኪንግሃም ቤተ መንግስት የህዝብን ስጋት ፈጠረ። በጥላቻ ምላሽ ተገፋፍታ፣ ንግስቲቱ ወደ ለንደን ለመመለስ እና በሴፕቴምበር 5፣ ከዲያና የቀብር ሥነ ሥርዓት በፊት በነበረው ቀን የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ለማድረግ ተስማማች። በስርጭቱ ላይ ለዲያና ያላትን አድናቆት እና ስሜቷን "እንደ አያት" ለሁለቱ መኳንንት ገልጻለች። በዚህ ምክንያት አብዛኛው የህዝብ ጥላቻ ተንኖ ወጣ። በጥቅምት 1997 ኤልዛቤት እና ፊሊፕ ህንድ ውስጥ የመንግስት ጉብኝት አደረጉ፣ እሱም አወዛጋቢ የሆነውን የጃሊያንዋላ ባግ እልቂት ለማክበር ወደ ስፍራው ጎበኘች። ተቃዋሚዎች "ገዳይ ንግሥት ተመለስ" እያሉ ሲዘምሩ የነበረ ሲሆን ከ78 ዓመታት በፊት የብሪታንያ ወታደሮች ለወሰዱት እርምጃ ይቅርታ እንድትጠይቅ ተጠይቀዋል። በፓርኩ መታሰቢያ ላይ እሷ እና ዱኩ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ አክብረው ለ30 ሰከንድ ጸጥታ ቆሙ። በዚህም የተነሳ በህዝቡ ዘንድ የነበረው ቁጣ ረጋ ብሎ ተቃውሞው እንዲቆም ተደርጓል። እ.ኤ.አ. በኖቬምበር ላይ ንግስቲቱ እና ባለቤቷ ወርቃማ የሰርግ አመታቸውን ለማክበር በባንኬቲንግ ሀውስ ግብዣ አደረጉ። ንግግር አድርጋ ፊልጶስን “ጥንካሬና መቆያ” ብላ በመጥቀስ በረዳትነት ሚናውን አሞካሽታለች። ዩናይትድ ኪንግደም የአውሮፓ መሪዎች
52406
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A9
ትምነት ገብሩ
ትምነት ገብሩ: የተወለደችው1983/1984- ትምነት ገብሩ ኢትዮ-እሪትሪያዊ ኮምፕዊተር ሳይንቲስትና (በአልጎሪዝም አድልዎ እና በመረጃ ማዕድን ) ላይ የምትሰራ አሜሪካዊ የኮምፒውተር ሳይንቲስት ነች. ትምነት ለቴክኖሎጂ ልዩነት ተሟጋች እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ () ውስጥ የሚሰሩ ጥቁር ተመራማሪዎች ማህበረሰብ የሆነው የ , ተባባሪ መስራች ስትሆን ቴክኖሎጂን የመጠቀም ውጤቶቹን ለመፈተሽ በአለም ዙሪያ ካሉ ተመራማሪዎች ጋር በአፍሪካ እና በአፍሪካ ኢሚግሬሽን ላይ በማተኮር የሚሰራው የተከፋፈለ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ምርምር ኢንስቲትዩት () መስራች ነች። እ.ኤ.አ. በ2021 ትምነት ገብሩ በፎርቹን ከአለም 50 ታላላቅ መሪዎች አንዱዋ በመሆን ተሸልማለች።< እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2020 ገብሩ የስነምግባር አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቡድን ቴክኒካል መሪ በመሆን ከጎግል ድንገተኛ ስራ መልቀቅ የተነሳ የህዝብ ውዝግብ ማዕከል ነበረች። የትላልቅ የቋንቋ ሞዴሎች ብዙ ስጋቶችን እና አድሎአዊ ጉዳዮችን የሚዘረዝር ወይም ሁሉንም የጎግል ደራሲያን ስም የሚያስወግድ ገና ያልታተመ ወረቀት እንድታወጣ ጋዜጣው ጠይቃ፣ ይህም ወረቀት በእነዚያ ስርዓቶች ውስጥ ያለውን አድሏዊነት የሚቀንስባቸውን የቅርብ ጊዜ ጥናቶችን ችላ ብላለች። በውሳኔው ላይ ግንዛቤን ጠየቃ፣ እና አለመታዘዝ የስራ መልቀቂያዋን ለመደራደር እንደሚያደርጋት አስጠንቅቃለች። ጎግል የስራ መልቀቂያዋን እንደተቀበለ በመግለጽ ስራዋን ወዲያውኑ አቋረጠ። የመጀመሪያ ህይወት እና ትምህርት ትምነት ገብሩ ተወዳ ያደገችው አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ነው። አባቷ በአምስት ዓመቷ ሞተ እና እናቷ አሳድጋለች። ሁለቱም ወላጆቿ ኤርትራ ናቸው። በመጨረሻ በዩናይትድ ስቴትስ የፖለቲካ ጥገኝነት አግኝታለች፣ ይህ ሁኔታ “አሳዛኝ ነው” ብላለች። ገብሩ በማሳቹሴትስ መኖር የጀመረችው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ለመከታተል ሲሆን ወዲያው በዘር ላይ የተመሰረተ መድልዎ መፈጸም እንደጀመረች ትናገራለች፣ አንዳንድ መምህራን ከፍተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ብትሆንም የተወሰኑ የከፍተኛ ምደባ ኮርሶችን እንድትወስድ አልፈቀዱላትም። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከጨረሰች በኋላ ገብሩ ከፖሊስ ጋር ያጋጠማት አጋጣሚ በቴክኖሎጂ ስነ-ምግባር ላይ እንድታተኩር አድርጓታል። አንዲት ጥቁር ሴት ጓደኛዋ በቡና ቤት ውስጥ ጥቃት ተፈጽሞባታል፣ ገብሩ ፖሊስ ደውሎ ሪፖርት አድርጓል። ጓደኛዋ የጥቃቱን ዘገባ ከማስገባት ይልቅ ተይዞ ወደ ክፍል እንዲገባ መደረጉን ትናገራለች። ገብሩ ወቅቱን ወሳኝ ወቅት እና "የስርዓት ዘረኝነት ግልፅ ምሳሌ" ብሎታል። በ2001 ገብሩ በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን እና የሳይንስ ማስተር ዲግሪዋን በኤሌክትሪካል ምህንድስና፣ በ2017 የዶክትሬት ዲግሪዋን አግኝታለች። ገብሩ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በ 2017 ውድድር ላይ ያቀረበች ሲሆን የኮምፒውተር ራዕይ ሳይንቲስቶች ስራቸውን ለኢንዱስትሪ እና ቬንቸር ካፒታሊስቶች አባላት ባቀረቡበት ወቅት ነው። ከሌሎች ስራ ፈጣሪዎችና ባለሀብቶች ጋር ተከታታይ ትብብር በማድረግ ውድድሩን አቶ ገብሩ አሸንፈዋል። በ2016 በፒኤችዲ ፕሮግራሟ እና በ2018 ገብሩ በጀላኒ ኔልሰን የፕሮግራም ዘመቻ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰች። ገብሩ የዶክትሬት ዲግሪዋን እየሰራች እያለች ስለ የወደፊት ስጋት አሳትሞ የማያውቅ ወረቀት አዘጋጅታለች። በሜዳው ውስጥ የልዩነት እጦት አደጋዎችን ስትጽፍ ከፖሊስ ጋር ባላት ልምድ፣ የስነ ሕዝብ አወቃቀር እና በፕሮፐብሊካ የትንበያ ፖሊስ ምርመራ ላይ በማተኮር በማሽን መማሪያ ውስጥ የሰዎች አድሎአዊነት ትንበያ አሳይቷል። በወረቀቱ ላይ የሰከሩ ወንድ ተሰብሳቢዎች ወሲባዊ ትንኮሳ በሚያደርሱባቸው የኮንፈረንስ ስብሰባዎች ላይ ያጋጠሟትን ልምዷን በማሰላሰል "የወንድ ክለብ ባህል" የሚለውን አጣጥላለች። ሙያ እና ምርምር ገብሩ አፕልን የተቀላቀለው በ2004 በሃርድዌር ዲቪዚዮን ለድምጽ ክፍሎች ሰርክሪት በመስራት ሲሆን በሚቀጥለው አመት የሙሉ ጊዜ የስራ እድል ተሰጠው። ኦዲዮ መሐንዲስ ሆና ከሰራችው ስራ ስራ አስኪያጇ ዋየርድ "አትፍራ" እና በባልደረቦቿ በጣም የተወደደች መሆኗን ተናግራለች። ገብሩ በአፕል ውስጥ በነበረችበት ጊዜ የሰውን ምስል መለየት የሚችል ሶፍትዌር ማለትም የኮምፒዩተር እይታን የመገንባት ፍላጎት አሳየች። ለመጀመሪያው አይፓድ የምልክት ማቀናበሪያ ስልተ ቀመሮችን ማዘጋጀቷን ቀጥላለች። በወቅቱ "በቴክኒካል አጓጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ" ስትል ለክትትል ያለውን ጥቅም ግምት ውስጥ እንደማትገባ ተናግራለች። ኩባንያውን ከለቀቀች ከረጅም ጊዜ በኋላ በ2021 የበጋው የ# እንቅስቃሴ በአፕል ሰራተኞች፣ ከገብሩ ጋር ያማከረችው ቼር ስካርሌትን ጨምሮ፣ ገብሩ “በጣም ብዙ አስጸያፊ ነገሮች” እንዳጋጠሟት እና “እንዴት እንደሚያስተዳድሩ ሁልጊዜ ትጠይቅ ነበር። [መ] ከትኩረት ብርሃን ለመውጣት" እሷ በአፕል ላይ ያለው ተጠያቂነት ረጅም ጊዜ ያለፈበት መሆኑን ገልጻ፣ በራዳር ስር መብረርን መቀጠል እንደማይችሉ አስጠንቅቃለች። አቶ ገብሩ ሚዲያው አፕልን እና ሌሎች የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችን የሚዘግቡበትን መንገድ ተችተው፣ ፕሬስ ድርጅቶቹን ከህዝብ እይታ ለመጠበቅ ይረዳል ሲሉ ተችተዋል። እ.ኤ.አ. በ2013 ገብሩ በስታንፎርድ የሚገኘውን የፌይ-ፌይ ሊ ቤተ ሙከራን ተቀላቀለ። በይፋ የሚገኙ ምስሎችን መረጃ ማውጣት ተጠቀመች። ስለ ማህበረሰቦች መረጃ ለመሰብሰብ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሚያወጡትን የገንዘብ መጠን ለማወቅ ፍላጎት ነበራት። አማራጮችን ለመመርመር፣ ገብሩ ጥልቅ ትምህርትን ከጎግል ጎዳና እይታ ጋር በማጣመር የዩናይትድ ስቴትስ ሰፈሮችን ስነ-ሕዝብ ለመገመት፣ ይህም የሚያሳየው ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ባህሪያት እንደ የድምጽ አሰጣጥ ዘይቤ፣ ገቢ፣ ዘር እና ትምህርት ከመኪናዎች ምልከታ ሊወሰድ ይችላል። የፒክ አፕ መኪናዎች ቁጥር ከሴዳኖች ቁጥር ከበለጠ ህብረተሰቡ ለሪፐብሊካን ፓርቲ የመምረጥ ዕድሉ ሰፊ ነው። ከ15 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በብዛት ከሚኖሩባቸው 200 የአሜሪካ ከተሞች የተውጣጡ ምስሎችን ተንትነዋል። በቢቢሲ ኒውስ፣ ኒውስዊክ፣ ዘ ኢኮኖሚስት እና ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ተገኝተው ስራው በመገናኛ ብዙሃን በሰፊው ተዘግቧል። እ.ኤ.አ. በ 2015 ገብሩ በሞንትሪያል ፣ ካናዳ በሜዳው ከፍተኛ ኮንፈረንስ የነርቭ መረጃ ማቀነባበሪያ ሲስተምስ () ተካፍሏል። ከ3,700 ተሳታፊዎች መካከል ጥቂቶች ጥቁር ተመራማሪዎች መካከል አንዷ እንደነበረች ገልጻለች። በሚቀጥለው ዓመት እንደገና ስትገኝ፣ ቆጠራን ያዘች፣ እና ጥቁር ወንዶች አምስት ብቻ እንደነበሩ እና ከ8,500 ተወካዮች መካከል ብቸኛዋ ጥቁር ሴት እንደነበረች ገልጻለች። ገብሩ ከባልደረባዋ ዶ/ር ረዲኤት አበበ ጋር በመሆን በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የሚሰሩ የጥቁር ተመራማሪዎች ማህበረሰብን ብላክ ኢን አይ ኤስን መስርተዋል። እ.ኤ.አ. በ2017 ክረምት ላይ ገብሩ ማይክሮሶፍትን በፍትሃዊነት ፣ ተጠያቂነት ፣ ግልፅነት እና ስነምግባር በ ) ቤተ ሙከራ የድህረ ዶክትሬት ተመራማሪ በመሆን ተቀላቀለ። እ.ኤ.አ. በ 2017 ገብሩ በፍትሃዊነት እና ግልፅነት ኮንፈረንስ ላይ ተናግሯል ፣ ቴክኖሎጂ ሪቪው በ ስርዓቶች ውስጥ ስላሉ አድልዎዎች እና በ ቡድኖች ውስጥ ልዩነቶችን መጨመር ችግሩን እንዴት እንደሚያስተካክለው ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸዋል። ስኖው ከጃኪ ስኖው ጋር ባደረገችው ቃለ ምልልስ "የብዝሃነት እጦት አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና በተለይም የኮምፒዩተር እይታን የሚያዛባው እንዴት ነው?" እና አቶ ገብሩ በሶፍትዌር ገንቢዎች ውስጥ ያሉ አድልዎዎች እንዳሉ ጠቁመዋል። ገብሩ በማይክሮሶፍት በነበረበት ጊዜ የስርዓተ-ፆታ ሼዶች የተሰኘ ጥናታዊ ጽሁፍ አዘጋጅቷል፣ይህም በጋራ ደራሲ ዶ/ር ጆይ ቡኦላምዊኒ የሚመራውን ሰፊ ​​የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ፕሮጀክት መጠሪያ ሆነ። ጥንዶቹ የፊት ለይቶ ማወቂያ ሶፍትዌርን መርምረዋል; ጥቁር ሴቶች ከነጭ ወንዶች በ 35% ያነሰ የመታወቅ እድላቸው ዝቅተኛ መሆኑን ማወቁ. ገብሩ ጎግልን የተቀላቀለችው እ.ኤ.አ. የቴክኖሎጂን ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማሻሻል ያለውን አቅም ለማሻሻል በመፈለግ የሰው ሰራሽ የማሰብ ችሎታን አንድምታ አጥንታለች። እ.ኤ.አ. በ2019 ገብሩ እና ሌሎች የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተመራማሪዎች አማዞን የፊት መለያ ቴክኖሎጅን ለህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎች መሸጥ እንዲያቆም የሚጠይቅ ደብዳቤ ተፈራርመዋል ፣ምክንያቱም ለሴቶች እና ለቀለም ሰዎች ያደላ ነው ። የአማዞን የፊት ለይቶ ማወቂያ ስርዓት ከማንኛውም የቴክኖሎጂ ኩባንያ የፊት ለይቶ ማወቂያ ሶፍትዌር የበለጠ ጠቆር ያለ ቆዳ ያላቸው ሴቶችን በመለየት ላይ ችግር ነበረበት። በኒውዮርክ ታይምስ ቃለ ምልልስ ላይ ገብሩ ፊትን ለይቶ ማወቅ በአሁኑ ጊዜ ለህግ ማስፈጸሚያ እና ለደህንነት ሲባል ጥቅም ላይ መዋል የማይችል አደገኛ መሆኑን እንደምታምን ተናግራለች። ሽልማቶች እና እውቅና ገብሩ፣ ቡኦላምዊኒ እና ኢኒዮሉዋ ዲቦራ ራጂ የፊት ለይቶ ማወቂያ ላይ ያለውን የአልጎሪዝም አድልዎ ችግር በማጉላት በ ምድብ የ ፈጠራዎች ሽልማት አሸንፈዋል። እ.ኤ.አ. በ 2021 በፎርቹን ከአለም 50 ታላላቅ መሪዎች መካከል ገብሩ ተካቷል ። ገብሩ እ.ኤ.አ.
33755
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8B%E1%8A%94%E1%8A%95
ጋኔን
ጋኔን (ነጠላ) ወይንም አጋንንት (ብዙ ቁጥር) የእርኩስ መንፈስ አይነት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ ተመዘው በተስፋፉ ጽሑፎች ላይ የዚህ መንፈስ ታሪክ/አፈ-ታሪክ ተጽፎ ይገኛል። ለምሳሌ ቀኖናዊ ባልሆኑት ስነ ፍጥረት እና ሰይፈ ስላሴ በተባሉ የግዕዝ መጻሕፍት። አሁንም ብዙው ህብረተሰብ እንዲህ ያስባል። በመጽሐፍ ቅዱስ ስለሚጠቀሱ፣ እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ትምህርት እንዲህ ይመስላል። አጋንንት የሳይንስ እውቀት ባላቸውም ሆነ በሌላቸው ኢትዮጵያውን ዘንድ እጅግ ከፍተኛ ፍርሃቻን የሚፈጥር አስተሳሰብ ነው። ነገር ግን የአጋንንት ታሪክ የሚመነጨው የሳይንስ አስተሳሰብ ባልተስፋፋበትና ስለቫይረስም ሆነ ጀርም በማይታወቅበት ዘመን ሲሆን ዘመናዊው የሳይንስ አስተሳሰብ ከዚህ ይለያል፣ እንደሚከተለው ይላል፦ ዋና ዓላማውም የበሽታዎችን አመጣጥ በሚያሳምን መልኩ ለመረዳት እና ለመተንበይ ነበር። ይሄ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአብዛኛው ያልተማረ ህብረተሰብ የሚሰራበት የነበር ነው። ስለሆነም ሆድ ቁርጠት፣ ጉስምት፣ ብድብድ ወዘተ በአጋንንት ምክንያት የሚመጡ ተደርገው ይታሰቡ ነበር። የተለምዶ የአጋንንት አመጣጥ ታሪክ እንደ ሰይፈ ስላሴ ታሪክ፣ በሰማይ ቤት 100 የመላዕክት ነገዶች ነበሩ። ከለታት አንድ ቀን እግዚአብሔር በሌለበት፣ ሰባልስዮስ ወይንም ሰይፈ ስላሴ የተሰኘ የመላዕክት አለቃ እኔ ሁሉን ፈጠርኩ አለ። ከ100ዎቹ ነግዶች አንደኛው ወገን ይህን የሰባልስዮስን ቃል አመነ። ይሄው ቡድን ወደ እሳት ተጣለ። ከሳት ከወጣም በኋላ የሰይጣን አገልጋይ ሆነ፡፡ የነገዱ አባላቶችም መጠሪያ ስማቸውም አጋንንት ሆነ። እንደዚሁ አፈ ታሪክ 99 የመላዕክት ነገዶች ስለቀሩ እግዚአብሔር 100ውን ለመሙላት አዳምን ፈጠረ፡፡ ሆኖም አዳም ከጭቃ ስለተሰራ እና ሰይጣን ደግሞ ከአየር እና ብርሃን ስለተሰራ፣ ሰይጣን ለሰው ልጅ ክብር መስጠት እምቢ አለ፣ ስለዚህም በሁለቱ መካከል የማያቋርጥ ጠብ አለ። የጋኔን በሽታና ባህላዊውን መድሃኒቱ ከላይ እንደተጠቀሰው አብዛኛው በሽታ በአጋንንት ምክንያት የሚመጡ እንደንበር በብዙዎች ይታመን ነበር። ስለሆነም አንድ ግለሰብ በሽታ ሲይዘው እርሱን ለማዳን አንዱ አማራጭ አጋንንት የያዘውን ሰው በዛር መንፈስ በማስያዝ አጋንንቱን ከውስጡ ማስለቀቅ ነበር። የዛር መንፈስ ከአጋንንት ይሻላል ተብሎ ስለሚታመን። ፀበል፣ ቁርባን እና እንዲሁም የእርግፍጋፎ እንጨት () ለፈውስ ይረዳሉ ተብለው ተጠቃሚነትን ያገኛሉ። ለኤድስ እና ሌሎች የቫይረስ እና ጀርም በሽታዎች በፀበል ፈውስ መፈለግ መሰረቱ ከዚህ የተዛባ ግንዛቤ ይፈልቃል። በመጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን በኦሪት ዘዳግም 32፡15 ፣17 መሠረት በሙሴ መዝሙር፣ ይሹሩን (የእስራኤል ሕዝብ መጠሪያ) እግዚአብሔርን ተወ፣ እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት እንደ ሠዉ ይጠቅሳል። በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 11፡14-15 ኢዮርብዓም ከይሁዳ ተለይቶ የእስራኤል ንጉሥ በሆነበት ጊዜ የይሖዋ ካህናት ትቶ ለራሱ አጋንንት ካህናት እንዳቆመ ይላል። በመዝሙረ ዳዊት 91፡6 በእግዚአብሔር መጠጊያ የሚኖር ሰው ልጅ «ከቀትር ጋኔን» እንደማይፈራ ያረጋግጣል። የጥንታዊ ግሪክ («ሳባ ሊቃውንት») ትርጉም እንዲህ ይላል፤ አሁን ግን በይፋዊው ዕብራይስጥ ትርጉም «በቀትር ከሚያጥፋው ጥፋት» እንደማይፈራ ይላል። በመዝሙረ ዳዊት 95፡5 የአረመኔ ጣኦታት ሁሉ ለአጋንንት እንደ ሆኑ ይገልጻል። በመዝሙረ ዳዊት 105፡35-7 እስራኤላውያን የአሕዛብ እምነቶች ሲከተሉ እንኳን ልጆቻቸውን ለአጋንንት እንደ ሠዉ ይነግራል። በትንቢተ ኢሳይያስ 13፡21 የባቢሎን ውድቀት ሲነበይ አጋንንት በዚያ ይዘፍናሉ ይላል። (በአንዳንድ ትርጉም ግን «አጋንንት» የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ደግሞ ፍየል ማለት ሊሆን ይችላል።) እንዲሁም ትንቢተ ኢሳይያስ 34፡14 የኤዶምያስ ጥፋት ሲነበይ፣ አጋንንት (ወይም ፍየሎች?) እርስ በርስ በዚያ ይጠራራሉ ይነግራል። አዋልድ መጻሕፍት በአዲስ ኪዳን በወንጌሎች በተለይም በማርቆስ ወንጌል ዘንድ፣ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ደዌ ወይም በሽታ የተሰቃዩትን ሰዎች እየፈወሰ፣ ጋኔን ወይም ርኩስ መንፈስ ካደረበት ሰው ጋኔኑን በቃሉ ያወጣል። (ማቴ. 4፡24፣ 8፡16፣ ማርቆስ 1፡32-34፣ 39፤ ወዘተ.) የማቴዎስ ወንጌል 8፡28-33 - በጌርጌሴኖን አገር መቃብር ውስጥ ከኖሩ አጋንንት ካደሩባቸው ከ2 ግፈኛ ሰዎች አጋንንቱን አወጣና ወደ እሪያ መንጋ እንዲገቡ ፈቀደ። በማርቆስ 5 እና ሉቃስ 8 መሠረት የአንዱ ጋኔን ስም ሌጌዎን («ጭፍራ» ወይም «ሠራዊት» በሮማይስጥ) ይባል ነበር። ማቴዎስ 9፡32 - ኢየሱስ ጋኔን ካደረበት ዲዳ ሰው ጋኔኑን አወጣና ዲዳው ተናገረ፤ የፈሪሳውያን አይሁድ ወገን ግን «በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል አሉ»። ማቴዎስ 10፡8፣ የማርቆስ ወንጌል 3፡15፣ 16፡17፤ የሉቃስ ወንጌል 9፡1 - ኢየሱስ 12 ሐዋርያቱን አጋንንት እንዲያውጡ አዘዛቸው። ማቴዎስ 11፡18፣ የሉቃስ 7፡33 - ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ መጥምቁ ሲያስተምር አንዳንድ ሰዎች ጋኔን እንደ ነበረበት ይሉ እንደ ነበር ይገልጻል። ማቴዎስ 12፡22 - ኢየሱስ ጋኔን ካደረበት ዕውር ዲዳ ጋኔኑን አወጣና ሰውዬው ተፈወሰ። ሕዝቡ ተገርሞ ኢየሱስ የዳዊት ልጅ (መሢሕ) እንደ ነበር ገመተ። የፈሪሳውያን ወገን ግን ይህ በብዔል ዜቡል በአጋንንት አለቃ ነው አሉ። ማቴዎስ 15፡22-28 - አንዲት ከነዓናዊ ሴት ኢየሱስን «የዳዊት ልጅ ሆይ» ስትለው ጋኔን ከሴት ልጅዋ እንዲያውጣ ለመነችው። የማርቆስ ወንጌል 7፡25-30 - ከነዓናዊት ሴት «ግሪክ፣ ትውልድዋም ሲሮፊኒቃዊት» ይባላል። ማርቆስ 16፡9፣ ሉቃስ 8፡2 - ኢየሱስ ከመግደላዊት ማርያም 7 አጋንንት እንዳወጣ ይጻፋል። ሉቃስ 4፡33 - ኢየሱስ በምኲራብ ሲያስተምር፣ አንድ ርኲስ ጋኔን መንፈስ ያደረበት ሰው ጮኸበት። ኢየሱስ ጋኔኑ ከዚህ ሰው እንዲወጣ አዘዘና ጋኔኑ ሰውዬውን በመካከላቸው ጥሎት ከእርሱ ወጣ። ሉቃስ 4፡41 - ብዙ ጊዜ አጋንንትን ሲያውጣ፣ እንዲህ ይጮሁ ነበር፤ የኢየሱስ መታወቂያ ክርስቶስ (መሢሕ) መሆኑን ስላወቁ ነበር። ሉቃስ 9፡37-42 - አንድ ሰው ኢየሱስ ጋኔን ከወንድ ልጁ እንዲያወጣ ለመነው። ይህ ጋኔን ልጁን ሲይዘው ይጮህና አረፋም እያስደፈቀው ያንፈራግጠው ነበር። ሉቃስ 11፡14-26፤ ማርቆስ 3፡22-30፣ - ኢየሱስ ጋኔን ከዲዳ ሰው አወጣና አንዳንድ በብኤል ዜቡል ነው ሲሉ ገሰጻችው፤ እርስ በርስዋ የምትለያይ መንግሥት ትጠፋለች ሲላቸው። ከዚያ ርኩስ መንፈስ ከሰው በወጣ ጊዜ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ማለፉን ያስተምራል። ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 10፡20-22 - ቅዱስ ጳውሎስ የአረመኔ መሥዋዕት በእውኑ ለአጋንንት ስለ ሆነ ክርስቲያኖች ከእርሱ እንዲራቁ ያዝዛል። ሌሎች ምንጮች የአዕምሮ በሽታ
52601
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%BA%E1%8A%95%E1%8B%9E%20%E1%8A%A0%E1%89%A4%20%E1%8C%8D%E1%8B%B5%E1%8B%AB
የሺንዞ አቤ ግድያ
በሐምሌ 1 ቀን የጃፓን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት ሺንዞ አቤ በናራ ግዛት በናራ ከተማ ከያማቶ-ሳይዳይጂ ጣቢያ ውጭ በተደረገ የፖለቲካ ዝግጅት ላይ ንግግር ሲያደርጉ ተገድለዋል። ከቀኑ 11፡30 +9) ላይ፣ ለሊበራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እጩ የምርጫ ቅስቀሳ ንግግር ሲያደርግ፣ አቤ ከኋላው በቅርብ ርቀት በቤት ውስጥ በተሰራ መሳሪያ ተተኮሰ። የተባለ ተጠርጣሪ በቦታው ተይዟል። አቤ በህክምና ሄሊኮፕተር ወደ ናራ ሜዲካል ዩንቨርስቲ ሆስፒታል ተወስዶ በ17:03 ህይወቱ ማለፉን ተነግሯል ይህም ጥቃቱ ከተፈጸመ ከአምስት ሰአት ተኩል በኋላ ነው። የበርካታ ሀገራት መሪዎች አቤ በሞቱ መደናገጥና ማዘናቸውን ገልጸው ያከናወናቸውን ተግባራት አድንቀዋል። የሱ ግድያ በየካቲት 26 በ1936 በተፈጠረው ክስተት ከሳይቶ ማኮቶ እና ታካሃሺ ኮሪኪዮ በኋላ የመጀመርያው የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሁም በ1978 ከጣሊያን አልዶ ሞሮ በኋላ የቀድሞ የጂ7 መሪ የመጀመሪያው ነው። የጊዜ መስመር አቤ በጁላይ 8 2022 በናጋኖ ግዛት ንግግር ለማድረግ ታቅዶ የነበረው ለሳንሺሮ ማትሱያማ የሊበራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኤልዲፒ) እጩ ለፕሬፌክተሩ እጩ በመጪው ጁላይ 10 ለሚካሄደው የምክር ቤት አባላት ምክር ቤት ምርጫ ነው። ዝግጅቱ ከማትሱያማ ጋር በተዛመደ የስነ-ምግባር ጉድለት እና የሙስና ውንጀላ ተከትሎ በጁላይ 7 በድንገት ተሰርዟል እና በናራ ግዛት ውስጥ አቤ የምክር ቤቱ የኤልዲፒ አባል የሆነውን ኬይ ሳቶን የሚደግፍ ንግግር ባቀረበበት ተመሳሳይ ክስተት ተተካ። በጠቅላይ ግዛት ውስጥ በድጋሚ ለመመረጥ የሚወዳደሩ የምክር ቤት አባላት። በናራ ክልል የሚገኘው የኤልዲፒ ክፍል ይህ የጊዜ ሰሌዳ በአጠቃላይ ለህዝብ እንደማይታወቅ ገልጿል፣ ነገር ግን ኤን ኤች ኬ ይህ ክስተት በትዊተር እና በድምፅ መኪና በስፋት መሰራጨቱን ዘግቧል። በጁላይ 8፣ 2022፣ በ11፡10 ፣ በናራ ከያማቶ-ሳይዳይጂ ጣቢያ ሰሜናዊ መውጫ አጠገብ ባለ የመንገድ መገናኛ ላይ መናገር ጀመረ። አቤ ከዘጠኝ ደቂቃ በኋላ ደረሰ እና ንግግሩን በ11፡29 አካባቢ ጀመረ። የህዝቡ አባላት ከአካባቢው የእግረኛ መንገዶችን ያዳምጡ ነበር። አቤ ንግግሩን ከያማቶ-ሳይዳይጂ ጣቢያ ውጭ ሲያደርግ፣ ወንጀለኛው ተጠርጣሪው የጸጥታ ጥበቃ ቢኖርም በብዙ ሜትሮች ርቀት ላይ ሊቀርበው ችሏል። በ11፡30 አካባቢ፣ በመጋዝ የተወገደ፣ ባለሁለት በርሜል የተኩስ ሽጉጥ በሚመስል በቤት ውስጥ በተሰራ ሽጉጥ ከኋላው ሁለት ጊዜ በጥይት ተመትቶ ወድቋል። እንክብሎቹ ወደ ልቡ ዘልቀው ገቡ።የአቤ ደህንነቶች ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር አውለውታል፣ እሱም አልተቃወመም። አቤ በጥይት ከተመታ በኋላ በመጀመሪያ ንቃተ ህሊና እና ተግባቢ ነበር። ከዚያ ብዙም ሳይቆይ በድንገተኛ ሄሊኮፕተር በአንገቱ በቀኝ በኩል ቆስሎ በግራ ደረቱ ስር የውስጥ ደም በመፍሰሱ ወደ አካባቢው ሆስፒታል ተወሰደ። በካሺሃራ በሚገኘው ናራ ሜዲካል ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሲደርስ ምንም አይነት ወሳኝ ምልክት እንዳልነበረው ተዘግቧል።ከመድረሱ በፊት በልብ መታሰር ምክንያት ሊሆን ይችላል። 14፡45 ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ጋዜጣዊ መግለጫ ተካሂዶ ነበር፣ አቤ በአስጊ ሁኔታ ላይ እንዳሉ እና “ዶክተሮች [የሚችሉትን] ሁሉ እያደረጉ ነበር” ብለዋል። አቤ በጥይት ተመትቶ ከ5 ሰአት ተኩል በኋላ በ17፡03 በሆስፒታል ህይወቱ አለፈ። ዕድሜው 67 ነበር። ከሞተ በኋላ የሆስፒታሉ ዶክተር ሂዴታዳ ፉኩሺማ ለአራት ሰዓታት ያህል ደም ቢሰጥም 100 ዩኒት ደም ቢሰጥም የአቤ ሞት መንስኤ ደም መጥፋቱን ገልጿል። አቤ እ.ኤ.አ. ክንፍ ቡድን በ2002 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የቀውስ አስተዳደር ማዕከል ተቋቋመ። በያማጋታ ግዛት የምርጫ ቅስቀሳ ሲያካሂዱ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ወደ ቶኪዮ የመመለስ ቀሪ መርሃ ግብራቸውን ሰርዘዋል። እንደ ሂሮካዙ ማትሱኖ ዋና የካቢኔ ፀሃፊ፣ የኪሺዳ ካቢኔ አባላት በሙሉ ወደ ቶኪዮ ተጠርተዋል፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዮሺማሳ ሃያሺ በስተቀር፣ በኢንዶኔዥያ በ2022 20 ባሊ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ተገኝተዋል። ቴትሱያ ያማጋሚ (ጃፓንኛ፡ ) በናራ የሚኖር የ41 አመቱ ሰው በናራ ፕሪፌክትራል ፖሊስ በቦታው ተይዞ በግድያ ሙከራ ተጠርጥሮ ወደ ናራ ኒሺ ፖሊስ ጣቢያ ተዛወረ። እሱ የተረጋጋ እና ለመሸሽ ምንም አይነት ሙከራ እንዳላደረገ ተገልጿል.ያማጋሚ ከዚህ በፊት የወንጀል ታሪክ አልነበረውም. ያማጋሚ የተወለደው በሚኢ ግዛት ውስጥ ነው። በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ "ጸጥ ያለ እና የተጠበቀ" ተብሎ ተገልጿል. ያማጋሚ ወደ ፊት ምን ማድረግ እንደሚፈልግ "ፍንጭ አልነበረውም" ሲል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምረቃ አመታዊ መጽሃፉን ጽፏል። ያማጋሚ በነሀሴ 2002 የማሪታይም ራስን መከላከያ ሀይልን ተቀላቅሏል፣ወደ ኩሬ ባህር ሃይል ቤዝ ተልኮ ወደ ተመደበ። ያማጋሚ በነሀሴ 2005 ከጄኤምኤስዲኤፍ ጡረታ ወጥቷል በዋና መርከበኞች ማዕረግ የኳርተርማስተር።በ ውስጥ በነበረበት ወቅት፣የጦር መሳሪያ ስልጠና በዓመት አንድ ጊዜ ነበረው። ያማጋሚ በተያዘበት ጊዜ ሥራ አጥ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2020 መጸው ላይ ያማጋሚ በካንሳይ ክልል ውስጥ ለሚሰራ አምራች በኪዮቶ ግዛት ውስጥ እንደ ፎርክሊፍት ኦፕሬተር ሆኖ መሥራት ጀመረ። እ.ኤ.አ. በሜይ 2022 “ጤነኛ እንዳልተሰማኝ” ከተናገረ በኋላ ከማለቁ በፊት “ጸጥ” ተብሎ ተገልጿል ። ከታሰረ በኋላ ያማጋሚ በአቤ እንዳልረካ እና ሊገድለው እንዳሰበ ለመርማሪዎች ተናግሯል። ያማጋሚ በተጨማሪም “የሃይማኖት ቡድን እና አቤ የተገናኙ ናቸው” ብሎ በማመኑ አቤ ላይ ቂም እንደያዘ ተናግሯል። ያማጋሚ “በአቤ የፖለቲካ እምነት ላይ ቂም አልነበረውም” ብሏል። ያማጋሚ ለፖሊስ እንደተናገረው በአቤ ድረ-ገጽ ላይ ወደ ናራ በሚጎበኝበት ወቅት የአቤ መርሃ ግብር ይከታተል ነበር. ያማጋሚ ለ"በርካታ ወራት" ጥቃት ለማድረስ አቅዶ እንደነበር እና አቤን ለመግደል ሽጉጥ እንደሰራ ተናግሯል። የናራ ክልል ፖሊስ ከታሰረ በኋላ ያማጋሚ መኖሪያ ቤት ባደረገው ፍተሻ አቤ ለመተኮስ ጥቅም ላይ ከዋለበት ጋር የሚመሳሰሉ በርካታ ፈንጂዎችን እና በእጅ የተሰሩ ሽጉጦችን አግኝቷል። በኋላም እንደ ማስረጃ ተይዘው በቦምብ አስወጋጅ መኮንኖች ተወስደዋል ከአካባቢው ነዋሪዎች ከተነሱ በኋላ። በያማጋሚ የአሰሳ ታሪክ ውስጥ ስለ ቦምብ ማምረቻ እና የጦር መሳሪያ ማምረቻ ድረ-ገጾች ተገኝተዋል የሀገር ውስጥ የወቅቱ የጃፓን ጠቅላይ ሚንስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ግድያውን ይቅር የማይባል ተግባር እና “ፈሪ አረመኔያዊ ድርጊት” ሲሉ ጠርተውታል። አቤ ለምክር ቤት አባላት ለኬይ ሳቶ የምርጫ ቅስቀሳ ንግግር ሲያደርግ በጥይት ተመትቶ መሞቱን የጠቀሰው ኪሺዳ ግድያውን በጃፓን ዲሞክራሲ ላይ የተፈፀመ ነው በማለት አውግዞ "ነጻ እና ፍትሃዊ ምርጫን በማንኛውም ዋጋ" ለመከላከል ቃል ገብቷል። የአቤ ሞት ከመታወቁ በፊት የቶኪዮ ገዥ ዩሪኮ ኮይኬ “ምክንያቱም ምንም ይሁን ምን እንዲህ ያለው አሰቃቂ ድርጊት ፈጽሞ ይቅር የማይባል ነው፣ በዲሞክራሲ ላይ የሚፈጸም ጥቃት ነው” ብለዋል። የጃፓን ኮሚኒስት ፓርቲ ሊቀ መንበር ካዙኦ ሺኢ ግድያውን አረመኔ ሲሉ ድርጊቱንም በሽብርተኝነት ድርጊት የመናገር ነጻነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ነው ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዓለም አቀፍ ለተኩስ እና የአቤ ሞት ምላሽ የበርካታ ሀገራት ተወካዮች የአሁን እና የቀድሞ የአለም መሪዎችን ጨምሮ ሀዘናቸውን እና ድጋፋቸውን ገለፁ። ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ፣ እሷና ቤተሰቧ በዜናው በጣም እንዳሳዘኗት ገልጻ በ2016 ከአቤ እና ባለቤታቸው ጋር የተገናኙባት አስደሳች ትዝታ እንዳላት ተናግራለች። የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔሴ አቤ “በዓለም መድረክ ላይ ከአውስትራሊያ የቅርብ ወዳጆች አንዱ ነበር” ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፣ እና በእሱ መሪነት ጃፓን “በእስያ ካሉ የአውስትራሊያ ተመሳሳይ አስተሳሰብ ካላቸው አጋሮች አንዷ ሆና ብቅ አለች – ዘላቂ የሆነ ቅርስ። ዛሬ ". አልባኔዝ የአቤ የውጭ ፖሊሲ አስተዋፅዖዎችን ጠቅሶ "ኳድ እና አጠቃላይ እና ተራማጅ ስምምነት ለትራንስ ፓስፊክ አጋርነት በብዙ መልኩ የዲፕሎማሲያዊ አመራሩ ውጤቶች ናቸው" ብሏል። አልባኒዝ የአቤ ውርስ “ዓለም አቀፋዊ ተፅእኖ ያለው እና ለአውስትራሊያ ጥልቅ እና አወንታዊ ነው” ብሏል። የኒውዚላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን በመግለጫቸው ጥቃቱን አውግዘዋል፣ በአቤ ውስጥ እንደ ሲፒቲፒ ያሉ ውስብስብ ድርድር እንዲካሄድ የረዳ፣ ​​ነገር ግን “ደግ ሰው”ን በመጥቀስ አቤ ውስጥ እንዳየች ተናግራለች። ለድመቷ ሞት ሀዘንን ለአብነት ያህል። የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን "አቤ አለም አቀፋዊ አመራር በብዙዎች ዘንድ ሲታወስ ይኖራል። ሀሳቤ ከቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ እና ከጃፓን ህዝብ ጋር ነው። በዚህ የጨለማ እና አሳዛኝ ጊዜ እንግሊዝ ከጎናችሁ ትሆናለች። " የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዣኦ ሊጂያን ለአቤ ቤተሰብ ሀዘናቸውን ገልፀው አቤ በስልጣን ዘመናቸው ለቻይና-ጃፓን ግንኙነት ስላበረከቱት አስተዋፅኦ አሰላሰሉ። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዝግጅቱ በጣም ተደናግጠው፣ ተቆጥተው እና ጥልቅ ሀዘን ተሰምቷቸዋል ብለዋል። ቢደን አቤ “ከሁሉም በላይ ለጃፓን ህዝብ በጣም ያስባል እና ህይወቱን ለአገልግሎታቸው አሳልፏል። ጥቃት በተሰነዘረበት ጊዜ እንኳን እሱ በዲሞክራሲ ስራ ላይ ተሰማርቷል ... እኛ የምናደርጋቸው ብዙ ዝርዝሮች ቢኖሩም እስካሁን አናውቅም ፣ የኃይል ጥቃቶች ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌላቸው እና የጠመንጃ ጥቃት ሁል ጊዜ በተጎዱት ማህበረሰቦች ላይ ከባድ ጠባሳ እንደሚፈጥር እናውቃለን ። አሜሪካ በዚህ የሃዘን ወቅት ከጃፓን ጋር ትቆማለች ። ለቤተሰቦቹ መፅናናትን እመኛለሁ ። ." ባይደን በኋላ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ባንዲራዎች እስከ ጁላይ 10፣ 2022 ድረስ እንዲውለበለቡ አዘዘ። የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ህንድ በጁላይ 9 ቀን ብሄራዊ የሀዘን ቀን እንደምታከብር አስታውቀዋል። በዚህ መሠረት የሕንድ ባንዲራ በግማሽ ምሰሶ ላይ ይውለበለባል። አየርላንዳዊው ታኦይዝክ ሚሼል ማርቲን እንደተናገሩት “በተለይም ከምርጫ በፊት ቅስቀሳ በማድረግ በዛ ዲሞክራሲያዊ ተግባራት ላይ ሲሰማራ መገደሉ አስደንጋጭ ነው” ብሏል። በአብይ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት "በራሱ በዲሞክራሲ ላይ የሚደረግ ጥቃት" ሲል ተናግሯል። የሲንጋፖር ፕሬዝዳንት ሃሊማ ያዕቆብ “የጃፓን የረዥም ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደመሆናቸው መጠን የሀገራቸውን እና የሴቶችን ህይወት ለማሻሻል ባሳዩት ቁርጠኝነት ይታወሳሉ” ሲሉ የአቤን የፖለቲካ ዘመን አወንታዊ ትሩፋት በማድነቅ ለቤተሰቦቻቸው ሀዘናቸውን ገልፀዋል ። የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ በፌስቡክ ገፃቸው የተሰማውን ድንጋጤ ገልፀው ይህ ከንቱ የሃይል እርምጃ ነው ብለዋል። የደቡብ ኮሪያ ፕሬዝዳንት ዩን ሱክ-ዮል “ለሟች ቤተሰቦች እና ለጃፓን ሰዎች ሀዘናቸውን ልከዋል” ብለዋል። የተኩስ እሩምታ “ይቅር የማይባል የወንጀል ድርጊት” መሆኑንም ተናግሯል። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ያየር ላፒድ “በእስራኤል መንግሥት እና ሕዝብ ስም ለጃፓን ሕዝብና መንግሥታቸው በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አሰቃቂ ሞት ሀዘኔን ልኬያለሁ... የዘመናችን ጃፓን መሪዎች፣ እና በእስራኤል እና በጃፓን መካከል የበለጸገ እና የበለጸገ ግንኙነትን ያመጣ እውነተኛ የእስራኤል ወዳጅ" እና "የእርሱ አሰቃቂ ግድያ ልዩ ትሩፋቱን አይለውጠውም።" የአለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ቶማስ ባች በበኩላቸው “ጃፓን ታላቅ የሀገር መሪ አጥታለች፣ እናም የኦሎምፒክ ንቅናቄን ታላቅ ደጋፊ እና ውድ ጓደኛ አጥታለች” ብለዋል። አቤ የ2020 የበጋ ኦሊምፒክ ለቶኪዮ እንዲከበር ትልቅ አስተዋፅዖ እንዳበረከተ በብዙዎች ዘንድ እውቅና ተሰጥቶት ነበር እናም በድርጅቱ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ አድርጓል (በ2016 የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደ ማሪዮ በመልበስ) የስልጣን ዘመናቸው በ2020 ከማጠናቀቁ በፊት የኦሎምፒክ ባንዲራ ይውለበለባል። በሎዛን ውስጥ በግማሽ-ማስት ለሦስት ቀናት የኢኔጂሮ አሳኑማ ግድያ በጃፓን ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎች ዝርዝር አንዳንድ ምንጮች መሳሪያውን እንደ ሽጉጥ ሲገልጹ፣ የናራ ክልል ፖሊስ መምሪያ መሳሪያውን እንደ ሽጉጥ ዘግቧል።
9827
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A3%E1%89%A0%E1%88%AB%20%E1%88%9E%E1%88%8B
ኣበራ ሞላ
ዶ/ር አበራ ሞላ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም.) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በግዕዝ ፊደል እንዲጽፉ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ናቸው። ዶክተር ኣበራ ሞላ የታወቁባቸው ዋናዎቹ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው። የመድንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር፣ የግዕዝ ፊደልንና ሥነ ጽሑፍ በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የኣደረጉ ሰባት የዩናይትድ እስቴትስና ኢትዮጵያ ፓተንቶች ብቻቸውን የኣሏቸው የግኝት ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስገደድ ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው። ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ቀለሞችና የግዕዝ ኣሥር ቤት ኣኃዛዊ ቍጥሮች ፈጣሪም ናቸው። የግዕዝ ፊደል ሳይቆራረጥ፣ ሳይቀነስና ሳይበላለጥ ዩኒኮድ እንዲገባ የሰጡና ለመብቱ የተሟገቱለት ኣሸናፊ ናቸው። ፣ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከታዋቂ የዓለም ሳይንቲስቶች ኣንዱ ናቸው። ኢትዮጵያውያን ኢንተርኔት ላይ በዓማርኛ በነፃ ፒሲና ማክ ኮምፕዩተሮች ውስጥ እንዲከትቡ በድረገጽ ለግሰዋል። ግዕዝ በኮምፕዩተር ዶ/ር አበራ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሁር ናቸው። ይሀንንም ያደረጉት የዓማርኛውን የጽሕፈት መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለሚያውቁት ቀላል እንዲሆን በ“”፣ “”፣ “”፣ “” ምትክ “ሀ”፣ “ጠ”፣ “ሸ”፣ “ዘ” እና እንግሊዝኛ ለሚያውቁ በ“”፣ “”፣ “”፣ “” ምትክ “አ”፣ “በ”፣ “ቸ”፣ “ደ” ቀለሞችን በመመደብ ዓይነት ሠላሳ ሰባቱን የግዕዝ ቤት ኆኄያት ለ፴፯ የኮምፕዩተር መርገጫዎች ስሞችም በማድረግ ነበር። ስምንቱን የፊደል ቤቶች ወይም እንዚራን ስምንት ፎንቶች ላይ በተኗቸው። በእዚህ ዘዴ በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይታተሙ የነበሩት የግዕዝ () ፊደላት ለመጀመሪያ ጊዜ በኮምፕዩተር ተከተቡ። እ.ኤ.ኣ. በ1982 ከባለቤታቸው ወንድሞች ኣንዱ የሆነው ግሩም ከተማ ድህረ-ምረቃ ከሚማርበት ዴንቨር ዩኒቨርሲቲ መጥቶ ፊደል መሥሪያ ስለተለቀቀ ከኣንድ ዓረብ ጓደኛዬ ጋር ፊደሉን ለመሥራት ስንታገል ዋልን ብሎ ለዶ/ር ኣበራ ቢነግር ለዓማርኛ ፊደል ያላቸውን የልጅነት ፍቅር ቀስቅሶባቸው ፊደል መሥራት ከቻልክ ለምን የዓማርኛውን ኣትሞክርም ኣሉት። ሃያ ሰባት 27 የዓረብ ቀለሞችን በሚያስሠራው መሥራትን በመቶዎች የሚቆጠሩትን ፊደሎቻችንን መሥራት ኣንድ ኣይደለም ከተባባሉ በኋላ ወደፊት በዓማርኛ የሚሠራ ኮምፕዩተር እስኪሠራ ሺዎች ለእንግሊዝኛ የተሠሩን ፕሮግራሞችን ኢትዮጵያውያን እንድንጠቀምባቸው ቃላት ማተሚያዎችን በኣማራጭነት ማቅረብ እንዲቻል ዶክተሩ ኣብሻ የሚባለውን ኩባንያ ኣቋቋሙ። ፊደል መሥራት በመጀመር እ.ኤ.ኣ. ፍላጎታቸውን ኣሟሉ። መጀመሪያ መሥራት የሚቻለውም የኣማርኛ ታይፕራይተር ዓይነቱን ቅጥልጥል ፊደል እንደኣማርኛው ታይፕራይተር በኣንድ የላቲን ፊደል ምትክ መተካት ስለነበረ ያንን ስለኣልፈለጉ እንጂ ቅጥልጥሉንም ከማንም በፊትም ሊሠሩበት ይችሉ ነበር። ተሠርቶበታልም። እየኣንዳንዱ ቀለም ኣንድ-ወጥ የሆነውን የማተሚያ ቤቶች ዓይነት ትክክለኛ የግዕዝ ፊደላችንን ለመጀመሪያ ጊዜ በማቅረብና እየኣንዳንዱም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ በመፍጠር ግዕዝ ከማተሚያ ቤቶች ወደ ኮምፕዩተር እንዲገባ ኣደረጉ። ሞዴት () በመባል የታወቀውን የቃላት ማተሚያ የማይክሮሶፍትን ዶስ በመጠቀም በ፲፱፻፹ ዓ.ም. ኣሜሪካ ውስጥ ለገበያ ኣቀረቡ። ጊዜውም ኮምፕዩተሮችና ማተሚያዎች በቂ ኃይል ማግኘት የጀመሩበት ነበር። ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲከተብ የፈጠሩበትን ዘዴ በዩናይትድ እስቴትስ ፓተንት መጠበቅ እንዲችሉ ቢያመለክቱም በእዚያን ጊዜ ኢትዮጵያ የፓተንት ሕግ ስለኣልነበራት የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል (ኢትዮጵያ) ሕጉ ሲወጣ ጉዳዩ ይታያል በማለት ስለወሰነ ፓተንት ኣልወጣለትም ነበር። ግዕዝ ድምጻዊ ፊደል ስለሆነ እያንዳድንዱን “ሀሁሂ” ቀለም በ“” ምትክ እየደረደሩ ማተም ከ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ ጀምሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የኣሉ ማተሚያ ቤቶች ሊጠቀሙበት ችለዋል። በቀለሞቹ ብዛት የተነሳ ግን የእንግሊዝኛውን የጽሕፈት መሣሪያ ለዓማርኛ እንኳን መጠቀም ኣልተቻለም። ከዳግማዊ ምኒልክ ጀምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሊቆች፣ ሚኒስትሮችና ደራስያን የእንግሊዝኛውን የታይፕ መጻፊያ ለዓማርኛ መክተቢያ እንዲያገለግል ወደ ሰማንያ ዓመታት ግድም ሲመራመሩ ቆይተው ባይሳካላቸውም ዶ/ር ኣበራ ጥረቶቻቸውን በኮምፕዩተር ኣሳክተዋል። ስለ ዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ምርምሩም የዋቢው ዝርዝር ውስጥ ከተካተቱት ኣባ ተክለ ማርያም ሰምሃራይ፣ ክቡር ዶ/ር ሃዲስ ኣለማየሁ፣ ኣቶ ዓለሙ ኃብተ ሚካኤል፣ ኢንጂነር ኣያና ብሩ፣ ዶ/ር ዓለመ ወርቅ፣ ኣለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ክቡር ኣቶ ኣበበ ኣረጋይ፣ ክቡር ራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ፣ ዶ/ር ሉባክ፣ ኣቶ ዘውዴ ገብረ መድኅን፣ ብላታ መርስዔ ሃዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ፀሓፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ፣ ክቡር ኣቶ ሚሊዮን ነቅንቅ፣ ኣቶ ስይፉ ፈለቀ፣ ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል፣ ኣቶ ሳሙኤል ተረፈ፣ ሌላ እነ ኮሎኔል ታምራት ይገዙ፣ መንግስቱ ለማ፣ ኣቶ ብርሃኑ ድንቄ፣ ብላታ ዘውዴ በላይነህ፣ የኔታ ኣስረስ የኔሰው፣ ተክለማርያም ኃይሌ፣ ሼክ በክሪ ሳጳሎ እና ዶ/ር ፍቅሬ ዮሴፍንም ያጠቃልላል። ይህ ድካማቸው በመጨረሻ ሊሳካ የቻለው ግን ዶክተሩ ምንም ቀለም ሳይቀንሱ ወይም መልካቸውን ሳይቀይሩ የጥንቱንና ትክክለኛ የግዕዝ ቀለሞች በኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲቀርቡ ስለኣደረጉ ነው። የእነዚህ ምሁራን በታይፕ መሣሪያ ሙከራዎች የመጠቀም ዓላማዎች ባይሳኩላቸውም ዶክተሩ በእዚያው የፊደል ገበታ ምኞታቸውን ኣሳክተውላቸዋል። በተጨማሪም የቢለን፣ ጉራጌ እና ሳሆ ምሁራን የቋንቋ ፊደሎቻቸውን እንዲጨምሩላቸው ናሙና ጽሑፎችን ልከውላቸዋል። ከእዚሁ ጋር በማያያዝ እያንዳንዱ ቀለም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ ኣዲስ የኣከታተብ ዘዴ ፈጥረው ኣዳዲስ የፊደል ገበታዎችን ኣቅርበዋል። ለእያንዳንዱ የግዕዝ ቤት ቀለምም እንደ እንግሊዝኛው ቍልፎች የእየእራሱ ቍልፍና የቍልፍ ስም መድበዋል። በእነዚህ የተነሳ የግዕዝን ፊደል የእንግሊዝኛው ወይም የኣማርኛ የታይፕ መጻፊያ መጻፍ ስለኣልቻለና ሳይጽፈው ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ደርሶለታል። ዶ/ር ኣበራ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት የግዕዝ ፊደል ኢትዮጵያውያን ለብዙ ሺህ ዓመታት በእጃቸው ሲጽፉትና ከ፲፱፻፬ ዓ.ም. ገደማ ጀምሮ በማተሚያ መሣሪያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ሲጠቀሙብት የነበረውን ፊደል ነው። ግዕዝ በማተሚያ መሣሪያዎች ከኢትዮጵያ ውጪም ታትሟል። የግዕዝ ፊደል በብራናና የመሳሰሉት ላይ ሲጻፍ ቆይቶ በጉተንበርግ () የፊደል መልቀሚያ ማተሚያ መሣሪያ ፈጠራ ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በማተሚያ መሣሪያ ሲጠቀም ቆይቶ ከ፲፱፻፹ ጀምሮ በዶክተሩ ግኝት በኮምፕዩተርና በኋላም በእጅ ስልክ መጠቀም ስለተቻለ ሕዝቡ በዓማርኛና ሌሎች ቋንቋዎች የእራሱ ኣታሚ ሆኗል። የግዕዝን ቀለም () በኮምፕዩተር በቀላሉና በቀልጣፋ ዘዴ ማቅረብ ስለቻሉ ሕዝቡ ከማተሚያ ቤቶች በተሻለ ሁኔታ በፊደሉ መሥራት ችሏል። በእዚህም የተነሳ ሕዝቡ መጻሕፍትንና የመሳሰሉትን ለማሳተም በየማተሚያ ቤቶች ወረፋ ከመጠበቅና ከመንግሥት እገዳ ተርፎ የእራሱ ኣታሚ ሆኗል። ዘዴውም በዓማርኛ ሳይወሰን ለሁሉም የግዕዝ ቀለሞች መክተቢያና ማተሚያ ከሌሎች የዓለም ፊደላት እኩልና ጎን በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው። ይህ የዓማርኛ ውክፔዲያ ገጽ እንደ ሌሎች ትክክለኛ የዓለም ባለ ፊደል ቋንቋዎች ገጾች የቀረበውም በእዚሁ በግዕዝ የዩኒኮድ መደብ ቀለሞች ነው። ሌላው የትግርኛ ውክፔዲያ ገጽ ነው። የዶ/ር ኣበራ ግኝቶች ( 16, 2009 ሕትመት) በግዕዝ ሳይወሰኑ ለኣያንዳንድ የዓለም ፊደሎች ኣዳዲስ ኣጠቃቀሞችና ግኝቶች ስለጠቀመ ስምንት የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንቶች ውስጥና ሦስት የፓተንት ማመልከቻዎች ውስጥ () ተጠቅሷል። ቊጥሮቻቸውም ፣ 8645825፣ 8700653፣ 8706750፣ 8762356፣ 8812733፣ 9715111፣ 9723061፣ 9733724፣ 20110173558፣ 20160042059 እና 29635251 ናቸው። እነዚህ ኢትዮጵያን የሚያኮሩ ሥራዎችም ናቸው። ዶ/ር ኣበራ ሞላ ዩናይትድ እስቴትስ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል ስለ ኢትዮጵያ ፊደል ግኝታቸው ጉዳይ ፓተንት ማመልከቻ እ.ኤ.ኣ. ፌብሩዋሪ 15 1990 ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን የኣቀረቡት በኮምፕዩተር የተጻፈ የዓማርኛ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባይሆንም ታሪካዊ ነበር። ኮሚሽነር ኣበበ ሙሉነህ በዶ/ር ኣበራ በኮምፕዩተር ለተጻፈው ደብዳቤ መልሱን የጻፉት በአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ በተጻፈ ደብዳቤ ነበር። ዶክተሩ ታህሳስ ፲፩ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ( 19, 1988 ለኮሚሽነሩ የጻፉት ደብዳቤም ኣለ። በኣሁኑ ጊዜ በኮምፕዩተር፣ የእጅ ስልኮችና በመሳሰሉት በግዕዝ ፊደል እየቀረቡ የኣሉት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስለሆኑ የዶክተሩ ሕልምና ምኞት ከተሳኩ ቆይቷል። መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. የዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ቊጥሩ 9,000,957 የሆነ የመጀመሪያውን የግዕዝ ፓተንት ወይም የግኝቱ ባለቤትነት መብት ማመልከቻውን ከኣስገቡበት ከሰባት ዓመታት በኋላ ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ሰጥቷል። ዕውቅናው እንዲታወቅ . 9,000,957 የእሚል ማሳወቂያ ግኝቱን ከሚጠቀሙት ዘዴዎች ጋር መቅረብ እንደእሚገባው ሕጉ ይደነግጋል። የፓተንቱም መገኘት የግዕዝ ፊደል በትክክለኛ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እየተደገፈ የማደጉ ምስክርነት ነው። ይኸው የኢትዮጵያም ፓተንት ለዶክተሩ በሦስት ወራት ውስጥ እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ኣእምሯዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም. ደብዳቤ ጽፏል። በቅርቡም ቍጥሩ 9,733,724 የሆነ ሁለተኛው ፓተንት ግዕዝን በእጅ ስልክ መጠቀም እንዲቻል በመፍጠራቸው በዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ተሰጥቷል። የእነዚህ ፓተንቶች የኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት መሆኑ ጥቅሞች ለብዙዎቹ የኣልገባቸው ይመስላል። ዶ/ር ኣበራ ሞላ የፓተንትን ጥቅም ቀደም ብለው በኣሏቸው ፓተንቶች ምክንያት በማወቃቸው ግዕዝን ዲጂታይዝ በማድረግ ሌሎች ኢትዮጵያውያንን በቴክኖሎጂው እንዳይቀደሙ በማድረግ በፊደሉና እንደ ዓማርኛ በኣሉ ቋንቋዎቻቸው ላይ መብታቸው እንዳይወሰድ የኣደረጉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባለውለታ ሳይንቲስት ናቸው። እስከ ፳፻፲፩ ዓ.ም. ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ብቻቸውን የተሰጧቸው የግዕዝ ፓተንቶች ሰባት ደርሰዋል። ይኸንንም ሄዶ በመፈለግ ማጣራት በሳይንስ ዓለም የተለመደ ነው። ግዕዝን በኮምፕዩተር መክተብ ኣስቸጋሪ በመሆኑ በብቸኛው ምርምራቸው ገፍተውበት ተሳክቶላቸዋል። ሕዝቡ ስለእነዚህ እንዳያውቅም እዚህ ገጽ እየመጡ የሚሰርዙም ስለኣሉ የሚያዋጣ በሌሎች በኩል መፈለግ ነው። ምሳሌ የግዕዝ ቀለሞች ከልጃቸው ብሩክ ጋር የመጀመሪያውን የግዕዝ የእስክሪንና የማተሚያ ቀለሞች ለመሥራት ኣንድ ዓመት ግድም ነበር የወሰደው። የፊደሉም ችሎታ በማደግ መጀመሪያ ፖስትእስክሪፕት ከእዚያም በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ትሩታይፕ በኋላም ተንቀሳቃሽ () ሆኗል። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ የስምንት እንግሊዝኛ ሥፍራዎችን በማስለቀቅ ዓይነት ኣንዱኑ ቦታ በየተራ በመጋራት ነበር። በዩኒኮድ መፈጠር የተነሳ ዶ/ር ኣበራ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት እእያንዳንዱ ቀለም የእራሱን ስፍራ ኣግኝቷል። ከዓለም ፊደል ሠሪዎች ኣንዱ ናቸው። ብዙዎቹ የግዕዝ ቀለሞች በዓለም የፊደላት መደብ ዕውቅና ከኣገኙበት ከ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ግድም ወዲህ ግን የዕውቀት ክምችት እንዲስፋፋ በቀለሞቹ እንደመጠቀም ዛሬም ኋላቀር በሆነው የኣማርኛ የታይፕ መጻፊያው ዓይነት ቅጥልጥል የኣማርኛ ፊደላት እየጻፉ ኢትዮጵያንና እራሳቸውን ወደኋላ እየጎተቱ ያሉትን እየተቃወሙ ነው። ትክክለኛዎቹና ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዲገቡ ዶክተሩ ትልቅ ትግልና ኣስተዋጽዖም ኣድርገዋል። ለምሳሌ ያህል በመጀመሪያ ዙር ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት እንጂ የታይፕራይተሩ ፊደል ግዕዝ እንዳልሆነ ተገልጿል። ይኸን ግዕዝ የኣልሆነ ቊርጥራጭ የኣማርኛ ታይፕራተር ዓይነት ፊደል የግዕዝ ፊደል ስለኣልሆነ በሁለተኛ ዙር ተቃውመው ኣስጥለዋል። የዶክተሩ ሦስተኛ ዙር ተቃውሞ የዓማርኛውን የማተሚያ ቤት ፊደላት ለዩኒኮድ እ.ኤ.ኣ. በ1992 የቀነጠሱትን እና የኣናሳ ተጠቃሚዎች ፊደላት በቍርጥራጭ ፊደላት እንዲተኩ እ.ኤ.ኣ. በ1993 የፈለጉትንና የኣማርኛ ፊደላት ቅነሳ ውስጥ የገቡትንም ያጠቃላል። ዶክተሩ ዲጂታይዝ የኣደረጉት የግዕዝ ፊደል የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙባቸው በነበሩት ፊደላት ሲታተሙ ስለነበሩና ስለሆኑ ዛሬ ወደ ፒ.ዲ.ኤፍ የተቀየሩትን ጭምር ያለ ችግር ማንበብ ተችሏል። ፊደሉንም ለማሟላትና ከሌሎች ፊደላት እኩል እንዲራመዱ በየጊዜው ጽፈዋል። ለምሳሌ ያህል እነ “ሀ”፣ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “አ”፣ እና “ዐ” የተሳሳቱ ድምፆች ተሰጣቸው እንጂ በዶ/ር ኣበራ ገለጻ የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች ስለኣልሆኑ ለማጥፋት ማዘጋጀት ቀርቶ ድምፆቻቸውን ተረክበው መብታቸው መከበር ኣለበት ነው። ዕውቀቱም ከዩኒቨርሲቲ ወደ ሕዝቡ መድረስ ኣለበት። ይህ ትግርኛውንም ይመለከታል። ዓማርኛ፣ ቤንችና ጉሙዝ የቋንቋ ዋና ክፍሎች የ“ጨ” ቀለሞች፣ እንዚራንና ዘመዶች ቀለበቶች ሦስት ሳይሆኑ ሁለት ናቸው። የ“ሀ” ትክክለኛ ድምጽ ወደ “ኸ” የቀረበ ቢሆንም “ኸ”ም የዓማርኛ ሞክሼ የሚባለው ዓይነት ቀለም ስለኣልሆነ ነው ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝ ሲደረግ የምልክት መርገጫዎች ላይ የመርገጫ ስም የተሰጠው። የ“አ” ድምጽ በስሕተት “ኧረ” የሚለው ቃል ምሳሌ ውስጥ ስንጠቀምበት የነበረ ድምጽ ስለሆነ ለ“ኧ” ስምንተኛው የ“አ” ቤት ፊደል ድምፁን ዶክተሩ መልሰው ኣስረክበውታል። [“ኧረ”] መከተብ ያለበት በ“አረ” ነው። ምክንያቱም የስምንተኛው ድምጽ ቀለም የሚሠ'ራው ግዕዙ ወይም ራብዑ ላይ መስመር በመጨመር ስለሆነና የ“አ” ቤት ስምንተኛ ቀለም የማይኖርበት ምክንያት ስለሌለ ነው። ይህ የዓይኑ “ዐ” ባለመስመር “ዓ”ንም ሊመለከት ይችላል። “ኧ” የስምንተኛው የ“አ” ቤት ቀለም ስለሆነ ስምንተኛውን የ“አ” ቤት ድምጽ (ወደ “እዋ” የቀረበውን) ለ“ኧ” ፊደል መስጠቱ ተገቢ ይመስላል። የ“የ”ም ስምንተኛ ድምጽ ቀለም ኣለ። የ“ሀ”ም አንዲሁ። ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል () ስለሆነ “ሀ” እና “ሃ” ወይም “አ” እና “ኣ” ድምጽ ስለማይጋሩ ነው ዶክተሩ ስማቸውን “ኣበራ” እንጂ “አበራ” በማለት የማይጽፉት። ከምክንያቶቹ ኣንዱ የግዕዝ ቤቶቹ ቅርሶች ሲጠሩ እንደራብዖቹ ኣፍ በሰፊው ስለማያስከፍቱ ነው። “ሰረቀ” እና “ሠረቀ” የሚባሉት ቃላት ከግዕዝ የተወረሱ ስለሆኑ ትርጕሞቻቸው ኣንድ ኣይደለም የሚሉ ኣሉ። ዓማርኛ የሚጠብቁና የሚላሉ ቃላት ኣሉት። “ምሥር” (“እህሉ”) እና “ምስር”ም (“ግብጽ”) ኣንድ ኣይደሉም። ንጉሡ “ሠ” የጠበቀ ስለሆነ ዓማርኛውን በእንደእዚህ ዓይነት መለየት ሳይጠቅም ኣይቀርም የሚሉ ኣሉ። ሞክሼ የተባሉትን ልዩነቶች ለስርወ ቃላት ስለሚጠቅሙ ኣለማወቅ ዕውቀቱን ኣያጠፋውም። “ጪ”፣ “ጬ” እና “ጯ” የተሠሩት ሦስተኛ ቀለበት በሌለው “ጨ” ላይ በሚቀጠሉ ቅርጾች ነው። እነዚህ “ጠ” ላይ እንደሚቀጠሉት “ጢ”፣ “ጤ” እና “ጧ” መሆኑ ነው። ስለዚህ እንደ “ጤ” ሦስተኛው እግር ላይ ኣንድ ቀለበት የኣለው “ጬ” እንጂ ሦስተኛው እግር ላይ ሁለት ቀለበቶች የኣሉት “ጬ” የተሳሳተ ነው። ለግዕዝ የሚያስፈልጉትን በመጨማመር ከፈጠሯቸው የግዕዝ ምልክቶች መካከል “መብት”፣ “ንግድ”፣ “ተመዝግቧል”፣ “ብር”፣ “ሣንቲም”፣ “ማጥበቂያ”፣ “ማላልያ” እና “ኣልቦ” ኣኃዝ ይገኙበታል። የማጥበቂያ ምልክትን ዓማርኛ ለጥቂት ምዕት ዓመታት የተጠቀመ ስለሆነ ዶክተሩ የኣቀረቡት ከኮምፕዩተሩ ቴክኖሎጂ ጋር እንዲሄድ ኣዲስ ቅርጽና ስፍራ በመስጠት ነው። ዕውቅናም እንዲያገኙ ደራሲዎች እንዲጠቀሙባቸው ለዓመታት ከማቅረብ ሌላ ፓተንቶቻቸው ውስጥ ጽፈዋቸዋል። የኮምፕዩተር 42 እንግሊዝኛ ቁጥሮችና ምልክቶች ከግዕዙ ጋር ያቀረቡት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ለግዕዝ ሥራ እንዲያገለግሉ ወስነው ከግዕዙ ቀለሞች ጋር በተመጣጠነ መልክ መሥራት ስለጀመሩ ኮምፕዩተር ገበታ ላይ ያሉት ኣጠቃቀም ለግዕዝም እንዲያገለግል ነው። ለምሳሌ ያህል “+”፣ “-”፣ “*” እና “/” የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል የግዕዝ የሢሳብ ምልክቶችና ማስሊያዎችም ናቸው። በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይቀርብ የነበረው የግዕዝ ፊደል ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ኣጠቃቀሙ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፲፱፻፹ ዓ.ም. ገደማ ለሕዝብ ቀርቧል። ከእዚያም ወዲህ ፊደሉ የዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ ስለገባ እእያንዳንዱ ቀለም የእራሱ ስፍራና ቍጥር (ኮድ) ኣለው። በእዚህም የተነሳ የግዕዝ ፊደል እንደሌሎች የዓለም ፊደላት የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ገብቷል። ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ስለ ኣገኘና ወደ ፲፫ የተለያዩ የቋንቋ ቀለሞች ስለኣሉት የሁሉም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ብሔሮች መብቶች በእኩልነት መጠ'በቅ እንደኣለባቸው ዶክተሩ ያምናሉ። ስለዚህ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች የማያስተናግድ ወይንም ለማስተናገድ ችሎታ የሌለው ዘዴ መቅረብ ስለሌለበት ተጠያቂው ኣቅራቢው ብቻ ሳይሆን ተጠቃሚው ምሁርም ነው። በግዕዝ ቀለሞች ብዛት የተነሳ በግዕዝ መሥራት ቢያስቸግርም ከቴክኖሎጂው ጋር መጓዝ ስለቀጠለ ለእንግሊዝኛው የተሠሩትን ለግዕዝ መጠቀም እንዲቻልና ግዕዝ የሚፈልገውንም ለመሥራት መትጋት ይጠበቅብናል። የተሳሳቱ ነገሮችን ማስተካከልና በትክክል መጠቀም ጠቃሚ ናቸው። ዶክተሩ የተጠቀሙበት የሁለተኛው ፊደል መነሻ ተወዳጁና ለረዥም ዘመናት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ኣንደኛው የሞኖታይፕ የፊደል መልቀሚያ መሥሪያ ፊደልና የተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. ቁምፊ () ናቸው። የቀለማቱም መልኮች ከዩኒኮዱ ጋር ኣንድ ዓይነትና መደበኛ የኢትዮጵያ ፊደላት ናቸው። ውብ ቀለሞቻችንን በወጉና በማዕረጉ መጠቀም ተችሏል። ዶክተሩ ይኸን በመደበኛነት ከ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ጀምሮ እየተጠቀሙበት ነው። በማያምር፣ የተሳሳተና የከሳ ፊደል የተጻፈ ጽሑፍ ማንበብ ኣያጓጓም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እነ ማይክሮሶፍት ()፣ ጉግል ()ና ኣፕል () የተለያዩ የግዕዝ ፊደላት ማቅረብ ጀምረዋል። ምንም እንኳን የተለያዩ ቁምፊዎች መኖር ተፈላጊ ቢሆኑም ኣስቀያሚውንና የተሳሳቱትን በዝምታ ማሳለፍ ሕዝቡ ተስማምቶበታል ማለት ነው። በኣሁኑ ጊዜ ብዙ ደራስያን መጻሕፍትን በተሳሳቱ ፊደላት እያሳተሙ ስሕተቶችን እያስፋፉ ስለሆነ ሊነገራቸው ይገባል። ወደፊት በትክክለኛ የግዕዝ ፊደሎቻችን የተከተቡትን ጥንታዊ ቀለሞቻችንን ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ወደኣደረጉት ትክክለኛ የዘመናዊው ማተሚያ ቤቶች ቀለሞች መቀየር ቢቻልም ዛሬ በኣለማወቅ በተሳሳቱ ቀለሞች ኣዳዲስ ስሕተቶችን ማስተዋወቅ ኣስፈላጊ ኣይደለም። የግዕዝ ፊደል ውስጥ ለሌሉ ድምጾች ኣዳዲስ ቀለሞች መፍጠር ሊያስፈልጉ ይችላሉ። ይህ ፊደላችን ለሌሎች ቋንቋዎችም እንዲጠቅሙ ያስችላል። በየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርቶች ዘንድ ግዕዝ የኣዳም እና የሔዋን ቋንቋ ነበር፤ ፊደሉን የፈጠረው ከማየ ኣይኅ ኣስቀድሞ የሴት ልጅ ሄኖስ ነበረ፤ በሌላ በኩልም ኢትዮጵያዊው የግዕዝ ፊደል የዓለም ፊደላት ምንጭ ነው ይባላል። የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝሮችና የግዛት ዓመታት እዚህ ኣሉ። ሌሎችም መረጃዎች ኣሉ። በግዕዝ ቋንቋ ብዙ እልፍ ድርሳናትና ምስጢራት ተከትበዋል። የግዕዙ ፊደል እድሜ ከላቲኑ የበለጠ ነው። (ጥንታዊቷ ግብጽ ከ5100 ዓመታት በፊት በኢትዮጵያውያን የተቈረቈረች ናት ይባላል።) የግብፆችን ጽሑፍ ከኢትዮጵያ የተወሰደ መኾኑንና የሮማና የሌሎች ፈላስፎችም የተጠቀሙባቸው መጻሕፍት ከግብጽ መጽሓፎች የተወሰዱ እንደኾኑ ማረጋገጥ ተችሏል። በጽሑፍ ሰፍረው ከሚገኙ አንዳንድ መረጃዎችም በመመሥረት የጽሑፍ ፊደል በኢትዮጵያውያን የተጀመረ መኾኑን መገመት ይቻላል። የሥነ ፈለክ () ጥናትን የጀመሩት ኢትዮጵያውያን ስለመኾናቸው ማስረጃዎች ይናገራሉ። ሌሎች ሃገራት የሓውልትንና የግንባታ ሥነ ጥበብን የተማሩት በጥንት ኢትዮጵያውያን ነው። ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ምንጭ ነች የሚሉም ኣሉ። የላቲን ኤቢሲዲ ካፒታል ፊደላት የግዕዙን ፩፪፫፬ የመሰሉት እኛ ከግሪኮቹ ወስደን ኣይደለም። በኢትዮጵያ ታሪክ ጽሑፍ በግሃ ድንጋይ ተጠቅሞ በድጋይ ላይ ከመጻፍ ቅጠልን ቀጥቅጦ በመጭመቅ በብራና ላይ ወደ መጻፍ ሽግግር የተደረገው በንጉሥ ሰብታህ (2545-2515 ዓ.ዓ.?) ዘመነ መንግሥት መሆኑ ተጽፏል። ይህ ከ5000 ዓመታት ግድም በፊት መሆኑ ነው። ኢትዮጵያ ከዛሬ ሰባት ሺህ አመታት በፊት በዳዕማት የፅሁፍ ትምህርት መስጠት መጀመሯን ለሚያውቅ ሰው በወቅቱ ኣገራችን ደርሳበት የነበረውን የሥልጣኔ ደረጃ መገመት ኣያዳግተውም፡፡ የግዕዝ ቍልፎች ምንም እንኳን ከ“” እስከ “” የኣሉት የኮምፕዩተሩ መርገጫዎች () ለእንግሊዝኛው ፊደላት ስምና መርገጫ እንዲሆኑ ቢሠሩም ፴፯ቱን መርገጫዎች ለ፴፯ቱ የግዕዝ ቤት ቀለሞች ማለትም ለ“ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ”፣ “ሠ”፣ “ረ”፣ “ሰ”፣ “ሸ”፣ “ቀ”፣ “ቐ”፣ “በ”፣ “ቨ”፣ “ተ”፣ “ቸ”፣ “ኀ”፣ “ነ”፣ “ኘ”፣ “አ”፣ “ከ’፣ “ኸ”፣ “ወ”፣ “ዐ”፣ “ዘ”፣ “ዠ”፣ “የ”፣ “ደ”፣ “ዸ”፣ “ጀ”፣ “ገ”፣ “ጘ”፣ “ጠ”፣ “ጨ”፣ “ጰ”፣ “ጸ”፣ “ፀ”፣ “ፈ” እና “ፐ” ስምና ቍልፎች እንዲሆኑ ኣድርገዋል። ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲጠቀም ሲፈጥሩ እያንዳንዱ ቀለም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር። ለሚፈልጉትም የቍልፍ መለጠፊያዎች ነበሩት። እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም ስም የሚከተበው እንደ እንግሊዝኛው ዝቅ () መርገጫን በመጠቀም ነው። በኣሁኑ ጊዜ እያንዳንዱን ቀለም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ የሚያስችል ኣብሻ () የሚባል ዘዴ ስለፈጠሩ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ፎነቲክ እስፔሊንግ እንጽፋለን በማለትና ያም ስለኣልተሳካ እስከ ኣራት መርገጫዎች መጠቀም እንደማያስፈልግ ተደርሶበታል። ምክንያቱም ዓማርኛው በኣራት ቢከተብም የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎችን በእዚሁ እስፔሊንግ ዘዴ ለመክተብ እስከ ስምንት መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስፈልግ ነው። እንግሊዝኛ የእራሱ ችግሮች የኣሉት ፊደል ነው። ላቲን () “ቸ” ቀለምን የሚከትበው በ“” ሲሆን “ቸ” ቀለም ቢኖረው ኖሮ ትክክለኛ ኣጠቃቀም ስለሆነ ኣንድ መርገጫ ይሰ'ጠው ነበር። የላቲን ቊልፎች ለሃያ ስድስቱ ቀለሞች የተመደቡት ለእያንዳንዳቸው እንጂ በዋየልነትና ኮንሰናንትነት የሥራ ክፍፍል ኣይደለም። በሌላ ኣነጋገር የ“” መርገጫ ለ“” የእንግሊዝኛ ፊደል የተመደበው “” ቀለም ስለሆነ እንጂ ዋየል ስለሆነ ኣይደለም። የዶክተር ኣበራ ግኝት ይኸን መሠረታዊ ኣጠቃቀም በማገናዘብ የላቲኑንና የግዕዙን ኣቀራረብ በማዋሃድ የዋየል መርገጫዎችን የፊደልነትና የዋየልነት ኣሠራር ለግዕዝ ተጠቅሞበታል። ምክንያቱም ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ስለሆነ እንዚራኖቹን በዋየል መዘርዘር ሃያ ስድስቱን የላቲን ቀለሞች በዋየል ከመዘርዘር ጋር የተቀራረበ ስለሆነ ነው። በእዚሁ መሰረት 37ቱ የግዕዝ ቤቶች እንደ 26ቱ የላቲን ቤቶች የእየእራሳቸው መርገጫዎች ከተሰጣቸው በኋላ በዋየልነት እንዲያገለግሉ ለሁለተኛ ሥራ የተመደቡት የዋየል መርገጫዎችና ተጨማሪ መርገጫዎች የእንዚራን መቀየሪያዎች ሆነዋል። ግኝቱ ከእነዚህም ኣልፎ ለዋየል መርገጫዎች ሦስተኛ ኣዲስ ኣጠቃቀም ሥራ ላይ ኣውሏል። ለእንግሊዝኛው የኮምፕዩተር መርገጫና ኣከታተብ ዘዴ እንዲመች የግዕዝ ፊደላት ከ“” እስከ “” ያሉት ፳፮ ቁልፎችን እንዲጋሩ ማድረግን ዶክተሩ ይቃወማሉ። ምክንያቱም ከ“ኤ” እስከ “ዚ” የኣሉት የላቲን ቍልፎችን ፊደሉ በኣንዳኣንድ መርገጫዎች በመጠቀም እንግሊዝኛውን እንዲከትብ የተሠራ እንጂ ከእዚያ በላይ ብዛት ከኣለው የግዕዝ ፊደል ኣጠቃቀም ጋር ግንኙነት ስለሌለው የግዕዙ ኣጠቃቀም ውስጥ ጣልቃ በመግባት ወሳኝ መሆን ስለማይገ'ባው ነው። ላቲን 26 ሳድሳን ሆህያቱን የሚከትበው ለእእያንዳንዱ ኣንድ መርገጫ በመጠቀም ሲሆን ለካፒታል () ቀለሞቹ ሁለት መርገጫዎችን ይጠቀማል። የዶክተሩን ትክክለኛ ግኝትና ኣመዳደብ እናሻሽላለን ብለው የ"ዝቅ" () መርገጫዎችን ከሳድሳኑ ጋር ግንኙነት ለሌላቸው የግዕዝ ኆኄያት (ምሳሌ፦ “ጥ” በ“ዝቅ” “ት” ) የመደቡ ግዕዙን ለእስፔሊንግ ጣጣ ለመዳረግ የሚፈልጉትንና ቀለማቱን በብዙ መርገጫዎች የሚከትቡትን ይቃወማሉ። ምክንያቱም ዶክተሩ በፈጠሩት ዘዴ ሁሉንም ቀለሞች ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች መክተብ ስለተቻለና እየተሻሻለም ስለሆነ ነው። እነ “ዠ” እና “ጰ” ቀለሞች ራቅ የኣሉ መርገጫዎች ላይ የተመደቡት ብዙ ቃላትና ተጠቃሚዎች ስለሌሏቸው ነው። ግዕዙን በ26 የላቲን ፊደላት መጻፍ መሞከር ግዕዙ በላቲን መርገጫዎች እንዲጠቀም ማስገደድ ነው። የኢትዮጵያ ሳይንቲስቶች ለግዕዝ የሚበጀውን መሥራትና መፍጠር እንጂ ሌላ ፊደል ላይ ማተኰር ኣስፈላጊ ኣይደለም። ምክንያቱም በዘዴው ዓማርኛውን እስከ ኣምስት መርገጫዎች በመጠቀም መክተብ ቢቻልም የሌሎች ቋንቋዎች ሲጨመሩ ከእዚያ በላይ መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስከትሉ ነው። ዶክተሩ ለፊደላቱ መደበኛ ስፍራዎች ሲመድቡ ወደ ቀኝ ዳር የተመደቡት ብዙ ተጠቃሚዎች የሌላቸው ናቸው። እንዲህም ሆኖ በጥናት ላይ የተመረኰዘ ማሻሻል ማቅረብ ይቻላል። ለምሳሌ ያህል ኣንድ የኢትዮጵያ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት የግዕዝ መርገጫዎች መደብ ኣቅርቧል። መደብ የሚያወጡት ግን ሥራውን የፈጠሩት ናቸው። ግዕዝን በላቲን ፊደል ገበታ መክተብ ኣስቸጋሪነት የቀረበ ጽሑፍ ኣለ። ግዕዝ () ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ የስምንት እንግሊዝኛ ሥፍራዎችን በማስለቀቅ ዓይነት ኣንድውኑ ቦታ በየተራ በመጋራት ነበር። በዩኒኮድ () መፈጠር የተነሳ ግዕዝ ኣሥራ ሁለተኛው ገበታ ላይ ተመድቦ እእያንዳንዱ ቀለም የእራሱን ስፍራ ኣግኝቷል። ጥንትም ቢሆን እያንዳንዱ ቀለም የግሉ የሆነ ከ1 እስከ 5600 ቍጥር ነበረው። በተጨማሪም ትክክለኛዎቹና ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ እንዲገቡ በማቅረብና በመጻፍ ዶክተሩ ትልቅ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። ይህ ሊሆን የቻለውም የዓለም ፊደላትን ዩኒኮድ የተባለ የፊደላት መደብ ውስጥ ሁሉም የዓለም ቀለሞች ዕውቅና እንዲያገኙ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ለተቋቋመ ድርጅት ሁለተኛውን የግዕዝ ፊደል ከሠሩበት የኮሎራዶ ኩባንያ በኩል ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉትንና ያቀረቡትን ብዙ መቶዎች ትክክለኛ ቀለሞች በማስጣል ሌሎች ዓማርኛ ፊደል የኣልሆነውንና ዓማርኛን የማያስጽፈውን ኢንጂነር ኣያና ብሩ የሠሩትን ዓይነት የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ቅጥልጥል ፊደል ተሳስተው ዓማርኛና ግዕዝ ነው ብለው ስለኣቀረቡ ነበር። እነዚህ መቶ ሃያ ስምንት ስፍራዎች ይበቃሉ በማለት ለዩኒኮድ ኣቅርበው የነበረውን በመቃወምና ጽፈው በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ኣስጥለዋል። በኋላም 106 ፊደላትና 97 ቍርጥራጮችን የኣልሆኑትን ኢትዮፒክ እየኣሉ 256 የፊደል ስፍራዎች እንደማይበቋቸው እንኳን የኣልዓወቁትን ተቃውመዋል። ይኽንንም በማድረጋቸውና ኢትዮጵያውያን በፊደላቸውና ቋንቋዎቿቸው በኮምፕዩተር እንዲጠቀሙ ስለፈጠሩ ለግዕዝና ኢትዮጵያ ባለውለታ መሆናቸው ከመጻፉ ሌላ “የግዕዝ ኣባት” የሚል የቅጽል ስም ተሰጥቷቸዋል። በሁለተኛ ዙር ይህ የፊደል መቀጠል ጥፋት እንደገና ተደግሞ 364 ብቻ ግዕዝ፣ ዓማርኛ፣ ትግርኛና ኦሮምኛ ቀለሞችን ያጠቃለለ ለዩኒኮድ በሌሎች ስለቀረቡ ዶክተሩ በድጋሚ ተቃውመዋል። ይኸንንም ተቃውመው የጻፉት ፊደል ስለበዛና የግዕዝ በቶቹ ወደ ፴፯ ስለደረሱ የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥሎች እንዲጻፉ ሌሎች ስለወሰኑ ነበር። በሦስተኛ ዙር ማሻሻያዎችም ከ55 በላይ የጉራጌ፣ ኣገው/ቢለንና የመሳሰሉት የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች የግዕዝ ቀለሞች ዕውቅና እንዲያገኙ ቢጽፉምና በትብብር ቢሳካም ሌሎች በጀመሩት ጠንቅ ግዕዝ ኣራት ስፍራዎች ተበትኖ ለዩኒኮድ ቀርቧል። ዶ/ር ኣበራ ለግዕዝ መብት ባይቆሙለት ኖሮ የኣማርኛ መጻፊያው መኪና ኣስቸጋሪ ኣከታተብና የኣልተሟላ ቁርጥራጭ ፊደል ተሻሽሎም ቢሆን ስሕተቱ እንደሚቀጥል ጽፈውም የዩኒኮድ ፊደል ሆኖ ኢትዮጵያ ከማትወጣበት ዘላቂ ችግር ውስጥ ከመውደቅ ኣትድንም ነበር። ምንም እንኳን ዶክተሩ ሞዴት ውስጥ ጭምር ያቀረቧቸው ኣናሳ ቊጥር የኣላቸው ብሔሮች ቀለሞች ዩኒኮድ መደብ ውስጥ በመጨረሻው ቢገቡም ዶክተሩ ለግዕዝ ፊደል እንዲያገለግሉ የፈጠሯቸውና ብዙዎች ከ፳ ዓመታት በላይ የተጠቀሙባቸው የግዕዝ ኣልቦ፣ ቊጥራዊ ኣኃዞችና ኣዳዲስ ምልክቶች ገና ኣልገቡም። ለምሳሌ ያህል የሚፈልጉት የማጥበቂያ ምልክትና ሌሎችም ከፊደሉ በኋላ እንጂ ከላይ ብቻ እንዲገቡ ዶክተሩ ኣይፈልጉም። ያም ሆነ ይህ ዛሬ በኮምፕዩተር፣ የእጅ ስልክና የመሳሰሉት መሣሪያዎች ውስጥ የምንጠቀምበት የዩኒኮድ ፊደል ዶክተር ኣበራ ሞላ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉትም የግዕዝ ፊደላቸውና ፊደላችን ነው። ይህ ፊደል ኢትዮጵያውያን ለብዙ ዘመናት በብራናና በወረቀት ሲከትቡ የነበረውና ደራስያን በየማተሚያ ቤቶች ኣያሌ መጽሓፍትን የጻፉበት ነው። የኣማርኛ የታይፕርይተር ኣማርኛ እንዳልሆነ ዩኒኮድንና ሌሎች ኢትዮጵያውያንን ኣሳምነው ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደርጉት የግዕዝ ፊደላቸው የዩኒኮድ ፊደል ሆኗል። እንዲህም ሆኖ የቅጥልጥል ፊደላቸው ውድቅ ከሆነባቸውና መጻፊያ ሠርተው ከተካሰሩት መካከል ኣንዱ ተቀይሞ ዛሬም የታይፕራይተሩን ፊደል ኮምፕዩተራይዝ ከኣደረጉት ኣንዱ ነው ተብሎ ዕውቅና ቢሰጠውም እንኳን በሓሰት ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣደረግሁ የሚል ኣለ። በሳይንስ ዓለም ውሸት ትልቅ ነውር ነው። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በሚል ርዕስ ከእዚህ በታች የቀረቡትን ከ፴፭ በላይ እንከኖች ማንበብ ይቻላል። በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ባስኬቶ፣ ቤንች፣ ምኢን፣ ሙርሲ፣ ሱሪ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኣውንጂ፣ ኦሮምኛ፣ ዓማርኛ፣ ዲዚ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎች ያጠቃልላል። ከእነዚህ መካከል የቢለን፣ ባስኬቶ፣ ምኢን፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኦሮምኛ፣ ዓማርኛ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ በዩኒኮድ የቋንቋዎች ፊደላት ስሞች አንዲሆኑ በዶክተሩ ተለይተዋል። በፊደሉ ከሚጠቀሙ ቋንቋዎች መካከል ሓረሪ ኣንዱ ነው። መጽሓፍ ቅዱስ ሙሉዉን ወይም በከፊል ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ ቤቶች ከታተሙባቸው ቋንቋዎች መካከል ሃዲያ፣ ሲዳሞ፣ ከንባታ፣ ኦሮሞ፣ ወላይታ እና ጌዴኦ ይገኙበታል። የግዕዝ ፊደል ኢትዮጵያዊው ሊቅ ኦነሲሞስ ነሲብ የኦሮምኛውን መጫፈ ቁልቁሉ ሲጽፉ የፈጠሩትን "ዸ" ቀለምና እንዚራኖቹን ይጨምራል። ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉት ትክክለኛውና በሳይንሳዊ ግኝትና ኣርበኝነት ከኣጥፊዎች ያቆዩልንና የግዕዝ ቀለሞቻችን የተለያዩ መልኮች እዚህ ኣጓዳኝ መዝገበ ቃላት ማየት ይቻላል። እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር በ1991 የሚባል በ1934 ኣሜሪካ ውስጥ (በእነ ዶ/ር መላኩ በያን) የተቋቋመ ድርጅት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በማድረግና ለጀመሩት የግዕዝ ፊደል ሕዳሴ የዕውቅና ሽልማት ሰጥቷቸዋል። ሽልማቱም “...” ይላል። ምንም እንኳን ለኣማርኛው የጽሕፈት መኪና ሲባል ቀለሞቹ እንዲቀነሱ የተለያዩ ሓሳቦች ቀደም ብለው ቢቀርቡም ትክክለኛዎቹ ፊደላት ወደ ኮምፕዩተርና ወደ ዩኒኮድ የዓለም መደብ በዶክተሩ ሲገቡ ሞክሼዎች እንዲቀሩ ስለኣልተባለ ትክክለኛ ሥራ ተሠርቷል። ምክንያቱም የዶክተሩ ዓላማ የግዕዝን ፊደል ወደ ኮምፕዩተር ማስገባት እንጂ የዓማርኛውን የታይፕራይተር ፊደል ወደ ኮምፕዩተር ማስገባት ስለኣልሆነና ሥራቸው የታይፕራይተሩን ችግር ከመፍታት ሌላ የማተሚያ ቤቶች ሠራተኞችንም ድካም የሚቀንስ መሆኑን ስለዓወቁ ነው። በኋላም ይህ ውጤት ሊገኝ የቻለው ግን በግማሽ የዓማርኛ ፊደል እንዲጻፍ መደብ ኣውጥተናል የኣሉትንና ፊደል ስለበዛ የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ቀለሞች ቅርጾቻቸውን እንደጠበቁ ማስገባት ቀርቶ በቅጥልጥል ነገሮች ይሥሩ የኣሉትን ጥቂት ኢትዮጵያውያን ዶክተሩ ከተቃወሙና ሁሉም ቀለሞች ቅርጾቻቸውን ጠብቀው እንዲቆዩ ከኣሳመኑ በኋላ ነበር። እንዲህም ሆኖ ለድረገጽ መሥሪያ 225 ፊደሎችን ኣንድ የተራዘመ ለእንግሊዝኛ የተሠራ መደብ () ስለሚችል በእዚያ ልክ የዓማርኛውን ቀለሞች መርጠው በቂ ናቸው በማለት ለኣንዱ ዕውቅና ስለሰጡ ዶክተሩ ለሦስተኛ ጊዜ ተቃውመው በማስጣል ኣሸንፈዋል። የሚያሳዝነው ግን እነዚሁ ሰዎች ግዕዝና ዩኒኮድ ምን እንደሆነ ዋቢ ኣድርገው እ.ኤ.ኣ. 1995 ሲጠቀሙበት የነበሩትን የዶክተሩን ቀለሞች እንኳን ያስገቡት ግዕዝን ኤክስቴንድድ () ብለው ለኣራተኛ ጊዜ ከስሕተቶቻቸው ሲነቁ ነበር። እንዲህም ሆኖ ደራስያን በሚፈልጉት ቀለሞች ዓማርኛውን የመክተብ መብት ቢኖራቸውም ቀለማቱ በዩኒኮድ ዕውቅና ስለኣገኙ ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ያስፈልጋል የሚባለው ክርክር በዶክተሩ ኣሸናፊነት ኣክትሟል። ቴክኖሎጂው በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች እንድንጠቀም ችሎታ ስለሰጠን በተቀነሱ ወይም ሞክሼዎች በሌሏቸው መሥራትን ዶክተሩ ኣይደግፉም። ምክንያቱም ወደፊትም ኮምፕዩተሩ ትክክለኛዎቹን ኆኄያት መርጦ ስለሚያቀርብ ለመሳሳት ዕድሉ ስለማይኖር መቀነስ ደካማ ጊዜያዊ ኣማራጭ እንጂ ግዴታ መሆን ስለሌለበት ነው። በተጨማሪም ፊደል መቀነስ ከታይፕራይተር ጋር በተያያዘ የመጣ ደካማ አስተሳሰብ በዶክተሩ ግኝቶች የተነሳ ቀርተዋል። በግዕዝ ፊደል የሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ብዛት ወደ 45 ይደርሳል ይባላል። በቅርቡ መጠቀም ከጀመሩት መካከል ማሌ እና ዲሜ ቋንቋዎቻችን ይገኙበታል። ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ሲገባ ኣስተዋጽዖ ከኣደረጉት መካከል ዶ/ር ፒ. ማክክሉር፣ ኢ/ር ጆ. ቤከር፣ ኢ/ር ሎይድ ኣንድርሰን፣ ኢ/ር ግሌን ኣዳምስ፣ ዶ/ር በቀለ ሞላ፣ ጌታቸው ሞላ፣ ኢ/ር ፍሰሓ ኣጥላው፣ ኢ/ር ታከለ ኣድነው፣ ኢ/ር ፀሓይ ደመቀ፣ ዶ/ር ይጥና ፍርድይወቅ፣ ኢ/ር ግሩም ከተማ፣ ኢ/ር ቴዎድሮስ ኪዳኔ፣ ዶ/ር ሳሙኤል ክንዴ፣ ኢ/ር ተረፈ ራስወርቅ፣ ኢ/ር ተሻገር ተስፋዬ፣ ኢ/ር ታደሰ ፀጋዬ፡ ኢ/ር ማቲዎስ ወርቁ፣ ኢ/ር ኣባስ ዓለምነህ፣ ኢ/ር ዳንኤል ያዕቆብ፣ ኢ/ር ዮናስ ፍሰሓ፣ ዶ/ር ኣርዓያ ኣምሳሉ፣ ማይክል ኤቨርሰን፣ ኢ/ር ዳዊት ብርሃኑ፣ ኢ/ር ኤፍሬም ተክሌ፣ ኢ/ር እስክንድር ሳህሌ፣ ኢ/ር ዮናኤል ተክሉ እና የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ይገኙበታል። እነዚህ ውጭ ኣገር የኣሉ ኢትዮጵያውያን ኣገራቸው ችሎታውን በኣልነበራት ጊዜ ኃላፊነታችውን በትብብር የተወጡና ታሪክ የሠሩ ባለውለታ ጀግናዎች ናቸው። ይህ ዝርዝር ያላካተታቸውን ማሟላት ይቻላል። ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው ለዩኒኮድ ከኣቀረቡ በኋላ ችግር የፈጠሩባቸው የተለያዩ ዓይነቶች ሰዎች ነበሩ። ይህ የሚቀርበው ከረዥም ስሕቶቻችው መማር ኣቅቷቸው ዛሬም ሰውን ከማውናበድ በኣለመቆጠባቸው ሲሆን እንደኣስፈላጊነቱ ወደፊት ስማቸው ይዘረዘራል። ምሳሌ፦ የዩኒኮድ የዓለም ቀለሞች መደብ ውስጥ የግዕዝ ፊደላችን ፲፪ኛው መደብ ላይ ይጀምራል። የዩኒኮድ መደብ ውስጥ “ፘ” “ፙ”ን ስለቀደመ ማስተካከል ይኖርብናል። የኣሽሙር (ስላቅ፣ ቀልድ፣ ፌዝና መፀት) ምልክትም ተረስቶ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ኣልገባም። በዶክተሩ ሳይንሳዊ ሥራ ተሸንፈው ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ትተው በኋላ ተቆርቋሪ የሆኑ ኣሉ። ቀንና ደራሲ የሌሏቸው በተለይ በእንግሊዝኛ የቀረቡ ጽሑፎች ኣቀራረባቸው ግዕዙን ለማዳከም ስለሆነ ኣንባቢው መገንዘብ ይኖርበታል። ፊደሉ ለሌሎች ቋንቋዎች እንዲተርፍ መጨመር ያስፈልገው ይሆናል። ወደፊት ዩኒኮድ ውስጥ መግባት የኣለባቸው ወንበር የሌላቸውን ኣሥሩን የዶክተሩን ኣኃዞች፣ ሥዕላቸው እዚህ የቀረቡ የፈጠሯቸውን ስምንት ምልክቶችና ነቍጥን ይጨምራል። ዶ/ር ኣበራ ሞላ የግዕዝ ፊደል፣ ገበታና ኣከታተብ ፈጣሪ ከመሆናቸው ሌላ ፊደሉንም ወደ ትሩታይፕ በመቀየር የመጀመሪያው ናቸው። የሠሩትንም የግዕዝ ፊደል ለዩኒኮድም ሰጥተዋል። የፈጠሯቸው የተለያዩ የግዕዝ ፊደላት ሆኑ ኣከታተቦችና ገበታዎች ለተለያዩ ቍርጥራጮች፣ የግዕዝ ቀለሞችና የዩኒኮድ ፊደላት ጭምር ነው። ግዕዝ ኣረጋገጥ ዶ/ር ኣበራ ለመጀመሪያ ጊዜ ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲከተብ በሞዴት ሲፈጥሩ እያንዳንዱ ቀለም የትኛው ቍልፍ ላይ መመደብ እንዳለበትም ወስነዋል። ከእዚያም ወዲህ ኣመዳደቦቹ እንዳስፈላጊነታቸው በኢትዮወርድ () እና ግዕዝኤዲት () ተሻሽለው ቀርበዋል። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገባ ወይንም ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲሠራ ሲፈጥሩ ኣዳዲስ ነገሮችን ፈጥረዋል። እነዚህም ኣንደኛ ፊደላቱ ኮምፕዩተር ላይ እንዲታዩና ሲታተሙም ወረቀት ላይ እንዲታዩ እያንዳንዱን ቀለም ለኮምፕዩተሩ እስክሪንና ለተለያዩ የማተሚያ መሣሪያዎች መሥራት። እያንዳንዱ የግዕዝ ቤት በፈንክሽን () መርገጫ በኣንደኝነት እንዲቀርብ ሆኖ ቀለማቱ እንዚራን በሁለተኛው መርገጫ ኣማካኝነት ቀረቡ። ሁለተኛው ለፊደላቱ ገበታዎችና ገጽታ () በመፍጠር የትኛው ቀለም የትኛው ቍልፍ ላይ እንደሚመደብ መወሰን። ሦስተኛው እያንዳንዱ ቀለም ከሁለት መርገጫዎች በላይ ሳያስፈገልገው እንዲከተብ የመክተቢያ ዘዴ መፍጠር። ለምሳሌ ያህል በሁለት መርገጫዎች የሚከተብ ቀለም የሚታየው ሁለተኛው መርገጫ ከተረገጠ በኋላ ሊሆን ይችላል። ኣራተኛው የግዕዝ ፊደል ለዘመናት ሲጠቀምበት እንደቆየው የፊደሉ ተጠቃሚ ቋንቋዎች የሚከተቡት በግዕዝ ፊደል ነው። (በሌላ ኣነጋገር ኣብዛኛው ፈረንጅ እንደሚመስለው ፊደሉ በላቲን ፊደል ተጽፎ ወደ ግዕዝ ኣይቀየርም ማለት ነው። የፊደሉ ዋና ጥቅሞች ለመጻፍና ኣንድን የግዕዝ ጽሑፍ ለማየት ነው።) ኣምስተኛው ግዕዝ መሣሪያውን በሚገባ እንዲጠቀም ኣስፈላጊ የሆኑትን ኣዳዲስ ነገሮች መጨመር፣ መፍጠር፣ ማስተዋወቅና መጠበቅ ነበሩ። ለምሳሌ ያህል ፊደላቱ ከተበተኑበት ስምንት ፎንቶች ሌላ ድርብርብ ሆነው ከቀረቡት ሌሎች ፊደላት ኣንዱ የሞዴት መጻፊያ ፎንት መነሻ ዓማርኛ በብዛት የሚጠቀምበት ሳድሳኑ በቀዳሚነትና በብዛት ሁለተኛ የሆኑት የግዕዝ ቤት ቀለሞች በዝቅ መርገጫዎች እንዲከተቡ ቀርበዋል። ለስድስተኛ ምሳሌ ያህል የኮምፕዩተር የእንግሊዝኛ ምልክቶች ኣጠቃቀም ለግዕዙም እንዲያገለግል በተመጣጣኝ ቀለሞች ቀርበዋል። የእንግሊዝኛው ኣመዳደብ የተመረጠው የቍልፎች መለጠፊያዎች በሰባተኛነት ቢሠ’ሩም ግዴታ በመሆን እንዳያስፈልጉና ኣከታተቡን ወደ እንግሊዝኛው (ቅውኽርትይ) ገበታ ለማቀራረብ ነበር። በኮምፕዩተር ዘመን ግዕዝን ብቻውን ማቅረብ በቂ ስለኣልሆነ ግዕዙ የቀረበው በዘጠኝነት ከእንግሊዝኛ ፊደሎች ጋር ነው። ስለዚህ እንደ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ የኣሉት የሞዴት፣ ኢትዮወርድ እና ግዕዝኤዲት ፊደሎቻችን የእየእራሳቸው የእንግሊዝኛና የግዕዝ ፊደሎች ኣሏቸው። በዘጠኝነት ሕዝቡ እራሱን ኣከታተቦች እንዲያስተምር ጠቅሟል። በኣሥረኝነት የተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ብዛት ተመጣጥነዋል፣ ስሕተቶችና ግድፈቶች እንዲታረሙና ወደ ዘመናዊ ኣሠራር እንዲሻሻሉ ሓሳቦች ቀርበዋል። በኣሥራ ኣንደኝነት ኣንድን ጽሑፍ በኣልተቀጠሉት የታይፕራይተር ገበታና በእንግሊዝኛ ዓይነት ኣቀማመጥ በሁለቱም ኣከታተብ መጻፍና ማሻሻል ቀርቶ በእንግሊዝኛው ዓይነት ብቻ እንዲሠራ ኣድርገዋል። በኣሥራ ሁለተኝነት ኣሠራሩም ለዘመናት የተለመዱትን የእንግሊዝኛ ዘዴዎችና ኣጠቃቀሞች ለግዕዙም በማድረግ ከኮምፕዩተር ወደ እጅ ስልኮች እንዲዘልቅ ሆኗል። የዶክተሩ ግኝት ለግዕዝ ብቻ ስለኣልሆነ እንግሊዝኛውንም ይመለከታል። በኣሥራ ሦስተኝነት ኣንድን ጽሑፍ ታይፕራይተርና በእንግሊዝኛው ኣጻጻፋቸው የተለያዩ ሰዎች እንዲከትቡና አንዲያሻሽሏቸው ኣስችለዋል። በመጨረሻም ዶክተሩ በፊደል ቅነሳ ባይስማሙም ለሚፈልጉት የተቀነሱትን የፊደል ገበታ ኣቅርበዋል። በኣሥራ ኣራተኛነት የዜሮ ኣኃዝ በሕንዶች ከሺህ ዓመታት ግድም ተገኝቶ ቀስ በቀስ ዓለም ሲጠቀምበት ኢትዮጵያውያን ምንም ሳያደርጉ ቆይተው በመጨረሻው የኣረቡን መጠቀም ስለጀመሩ ዶክተሩ ለመጀመሪያ ጊዜ የግዕዝን ኣልቦዎች ፈጥረው ፊደሉ ከኮምፕዩተር ቴክኖሎጂ ጋር የሚሄድ ኣኃዛዊ ኣድርገውታል። እንዲህም ሆኖ ግዕዝን በኮምፕዩተር መጠቀም ፊደሉን ማቅረብ የሚመስሏቸው ኣሉ። የላቲንም ሆነ የግዕዙ ፊደል መሣሪያው ላይ ከሌለ ሳጥን የመሰሉ ነገሮች ይታያሉ። ፓተንት የሚሰጠውም ለፊደሉ ወይም ፊደሉን ለሠራው ኣይደለም። የዶክተሩን ፊደላት መርገጫዎች ስፍራ ቀይሮ ማቅረብ ሕዝቡን ለማወናበድ እንጂ ኣዲስ ግኝት ወይም ገበታ ኣይደለም። የዶክተሩን ፈር ቀዳጅ ሥራ በተለያዩ ደካማ ገልባጮች መተካት ቢሞከርም ብቸኛውና ትክክለኛ በመሆን ከ፴፪ ዓመታት በላይ ማገልገሉን ቀጥሏል። ዶክተሩ መክተቢያዎቹን ወደ ኣንድ ሲያሻሽሉት ገልባጮች ከሁለት በላይ መርገጫዎችን በመጠቀም ያልተሟሉና ያልተከተቡ ጽሑፎችን በማቀረብ ሕዝቡን በማጃጃል ገፍተውበታል። በኮምፕዩተር የግዕዝ ፊደል የመጀመሪያውን መብት ያገኘበት የዩናይትድ እስቴትስ ኮፒራይት ወይም መብት ምሳሌ ሞዴት (የኢትዮጵያ ቃላት ማተሚያ) በዶ/ር ኣበራ ሞላ፣ የመብት ቍጥር 0003337637 ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. እዚህ ኣለ። ዶ/ር ኣበራ ሞላ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ የፈጠሩትን ዘዴ በኢትዮጵያ ኋላ ቀርነት የተነሳ መብታቸውን ማስጠበቅ ስለኣልቻሉ የተለያዩ ኣከታተቦች መቅረብ ቢቀጥሉም ለዊንዶውስ እና ማክ ያቀረቡትንም በቅርቡ ወደ ኣይፎን እና ዓይፓድ ወስደውታል። የእንግሊዝኛው ኣመዳደብ የተመረጠው መለጠፊያ እንዳያስፈልግና ኣከታተቡን በፓተንት በተጠበቀው ወደ እንግሊዝኛው (ቅውኽርትይ) ገበታ ለማቀራረብ ነው። ሁለቱም ቋንቋዎች የሚጠቀሙበትን መርገጫዎች በመጋራት ሕዝቡ በሁለቱም ፊደላት በኣንድና ሁለት መርገጫዎች የተጠቀመው ለብዙ ዓመታት ሥራ ላይ ውሏል። በዶክተሩ ግኝት ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ መክተብ ተችሏል። ለላቲን ቀለሞች የተሠሩት መርገጫዎች ከኣሥር እጅ በላይ ብዛት ለኣላቸው የግዕዝ ቀለሞች ሥራ ላይ ውለዋል። በዶክተሩ ዲጂታይዝድ () የሆነው የጥንቱ የግዕዝ ፊደል የውጭ ኣገሮችና የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ከመቶ ዓመታት በላይ የተጠቀሙበትም ፊደል ነው። መርገጫዎችን በጣቶች በመንካት መጻፍ ያስቻለውን የላቲን ቀለሞች የእጅ ጽሑፍ መሣሪያ ኣከታተብ ወደ ኮምፕዩተርና ጮሌ የእጅ ስልኮች በተሻሻለው ዓይነት ለግዕዝ ቀለምም ይኸው ትክክለኛና ሳይንሳዊ ኣጠቃቀም ለግዕዝ ሥን ጽሑፍ ሥራ ላይ ውሏል። የእዚህ ገጽ ኣንዱ ዓላማ ሕዝቡ ስለ ቴክኖሎጂው እንዲያውቅና እንዳይታለል ሲሆን ጥቂቱ በወሬ እየተፈታ ጊዜውን እንዳያባክን መረጃ መጠየቅም እንዲጀምር ነው። በሳይንስ ኣሠራር ኣንድ ነገር ተሻሻለ የሚባለው በሂሳብ ተመዝኖ () ብልጫ ወይም ልዩነት ሲያሳይ () እንጂ ኣንዳንዶቹ እንደሚፈልጉት በተራቀቀ መሣሪያ በመጠቀም ወደኋላ ለመመለስ ኣይደለም። በዶክተሩ ኣከታተብ "ህ" እንዲሁ በኣንድ መርገጫ ብቻ ይከተባል። "ሀ" በዝቅ "" ወይም " መዝለያ" ሲጻፍ "ሁ" በ""፣ "ሂ" በ""፣ "ሃ" በ""፣ "ሄ" በ"" እና "ሆ" በ"" ይከተባሉ። የስምንተኛ ቤት ቀለሞች በ"\"፣ "." ወይም "8" ይከተባሉ። በኮምፕዩተር ኣከታተብ ወግ የመጀመሪያዎቹ የላቲን ቀለሞች ወይም ካፒታሎቹ () የቁልፉም ስም ስለሆኑ የሚከተቡት በዝቅ መርገጫ ነው። በእንግሊዝኛው ኣያያዝ "" ("ኤች") የመርገጫው ስም የሆነው በዝቅ "" ("ኤች") እንደተከተበው የግዕዙም "ሀ" የመርገጫ ስም በዝቅ "ህ" ወይም "ሀ" እንዲከተብ ተደርጓል። ስለዚህ የ"ሀ" መርገጫ የ"ሀ" ቍልፍ ስምም ነው። በእዚሁ ኣያያዝ እንግሊዝኛ ለ94 ቀለሞቹ የሚጠቀምበትን ኣከታተብ የግዕዝ ፊደል ሁሉንም ቀለሞቹን እንዲጠቀምበት ሆኗል። ሠላሳ ሰባቱ የግዕዝ ቤት ቀለሞች እንደላቲኑ 26 የእራሳቸው ቁልፎች ስለኣሏቸው ለትምህትና ገለጻም ጠቀሜታ ኣላቸው። ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በማዳበል በሦስት መርገጫዎች መክተብ ጊዜና ጉልበት ማባከን ነው። ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በማዳበል በሦስት መርገጫዎች መክተብም ግዕዝ የእራሱ ገበታ እንዳይኖረው ነው። ማንኛውንም የዓማርኛ ቀለም በስድስት መርገጫዎች መክተብ ጊዜና ጉልበት ማባከን ነው። ምሳሌ "ፄ"። ዓማርኛውን በብዙ መርገጫዎች መክተብ ሌሎችን ከእዚያ በላይ መጠቀም ያስከትላል። ኣንዳንዶቹ በዘዴዎቻቸው የእራሳቸውን ቋንቋዎች በሦስት መርገጫዎች መክተብ እንጂ ፊደሉን ለሚጠቀሙ 80 የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ዘዴዎቻቸው እንደማይጠቅሙ የተገነዘቡ ኣይመስልም። ኣመልካች ጣቶችን የ“ፈ” እና “ጀ” መርገጫዎች ላይ በማድረግ “ፋ” በትንሿ ጣትና “ፌ” በግራ ቀለበት ጣት ይከተባሉ። “ጁ” በቀኝ ኣመልካች፣ “ጂ” በመካከለው፣ “ጆ” በቀኝ ቀለበት እና “ጇ” በትንሿ ጣት ይከተባሉ። ይኸም በየተራ እንደ “”፣ “”፣ “”፣ “” ፣ “” እና “\” እንደሚከተቡት መሆኑ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ የግዕዝ ፊደል የእራሱ ገበታ ቢኖረው ስለማይጠቅመው በእንግሊዝኛ፣ ፈረንሳይኛ ወይም ኣረብኛ የፊደል ገበታ ቢጠቀም ይሻለዋል በማለት ግዕዝ በእንግሊዝኛ እስፔሊንግ እንዲከተብ የሚፈልጉ ኣሉ። ላቲን ፊደሉን የሚከትበው በፊደሉ ነው። ግዕዝ ፊደሉን በላቲን ፊደል እስፔሊንግ ከ"" እስከ "" በኣሉት ይከተብ ማለት ለፊደሉና ኢትዮጵያውያን ስድብ ነው። ምክንያቱም ለእያንዳንዱ የእንግሊዝኛ ቀለሙ የተሠሩት 26 መርገጫዎች ለ37 የግዕዝ ቀለሞች የተሠሩ ስለኣልሆኑ 26 መርገጫዎች ለላቲን መክተቢያዎች እንጂ ለግዕዙ ኣልተሠሩም። ግዕዝን በእንግሊዝኛ እስፔሊንግ መክተብ እንግሊዝኛ ቋንቋዎችንንና ፊደሎቹን ለማዳበር ስለሚጠቅም ኣንዳንድ የውጭ ኣገር ሰዎችና ኢትዮጵያውያን ኣጎብጓቢዎች ይወዷቸዋል። በእንግሊዝኛ እስፔሊንግ ዓማርኛና ግዕዝን መክተብ እንዳስቸገረ ቢጻፍም የማይቀየሩ ኣሉ። ግዕዝን በ26 መርገጫዎች መክተብ መሞከር ከእስፔሊንግ ጣጣ ኣልፎ ላቲን ውስጥ የሌለውን ፊደልን በእስፔሊንግ የመጻፍ ኣዲስ ችግር ግዕዝ ላይ ይፈጥራል። የላቲን ፊደል ተጠቃሚዎችን ለእስፔሊንግ ፊደል ችግር ውስጥ ከጣላቸው ኣንዱ ምክንያት የፊደላቱ ቍጥር ማነስ ነው። ግዕዝ ድምጻዊና የተስፋፋ ፊደል ስለሆነ የላቲንን ችግር ለግዕዝ ማካፈል ኣያስፈልግም። ለምሳሌ ያህል ትግርኛውን "ቜ" በስድስት መርገጫዎች የሚያስከትቡ ኣሉ። ከእዚህም ሌላ ያልተሟሉና ስለሆነ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች የማያስከትቡ ኣሉ። ወደ ኦሮምኛው የላቲን ቁቤ ኣከታተብ በቀረበ ኣንድን ድምጽ በብዙ መርገጫዎች የሚያስከትቡ ኣሉ። ግዕዝ ብዙ የድምጽ ቤቶች በኣሉት ቀለሞች ሲጠቀም እንግሊዝኛ ኣንድ ዓይነት ድምጽ ብቻ በኣለው ፊደል ነው የሚጠቀመው። የእንግሊዝኛው ፊደል ድምጽ በግዕዝ የሳድሱ ድምጽ ዓይነት ነው። በእንግሊዝኛ የኮምፕዩተር ገበታ ሳድሳኑ ድምጾች በኣንድ መርገጫ እንደሚከተቡት ሁሉ የግዕዙም ሳድሳን በኣንድ ይከተባሉ። በእንግሊዝኛ ካፒታል ፊደሎቹ የቁልፎቹ ስምም (ምሳሌ፦ ”) ስለሆኑ በዝቅ መርገጫዎች እንደሚከተቡት በግዕዝም የመርገጫዎቹን ስሞች የግዕዝ ቤት ፊደላት (ምሳሌ፦ የግዕዝ ቤቱ “መ”) የቁልፎቹ ስምም በዝቅ መርገጫዎች እንዲከተቡ ዶክተሩ ወስነዋል። በተጨማሪም በዓማርኛ 40 በመቶ የሚሆኑት ቃላት ሳድሳኑ ስለሆኑና ይህ በብዛት ኣንደኛ ስለሚያደርጋቸው እነሱን አንደላቲኑ እያንዳቸውን በኣንድ መርገጫ መክተብ ተገቢ ነው። ሌሎቹ ሰባት እንዚራን ወደ 60 በመቶ ናቸው። በእንግሊዝኛው እንደሚደረገው የኮምፕዩተሩ ኣከታተብ ወደ እጅ ስልክ እንደዞረው ለግዕዙም ሆኗል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ወጉንና ሥርዓቱን ሳይጠብቁ የፊደሎቹን ቦታዎች እየቀያየሩ ለኮምፕዩተርና ለእጅ ስልክ የተለያዩ፣ የኣልተሟላና የማይጽፉ ኣከታተቦች በብዙ መርገጫዎች የሚያቀርቡ ኣሉ። ለምሳሌ ያህል ይህ የዊኪፔዲያ ገጽ “ቊ” እና “ቌ” የዓማርኛ ቀለሞችን ኣያስመርጥም። የዶክተሩን ሥራ መገልበጥ እንጂ ኣስተሳሰብ የኣልገባቸው ሳድሳኑን በሁለት መርገጫዎች የሚያስከትቡና የሚከትቡ እንዲሁም ኣንብበው ከመረዳት ይልቅ በወሬ የሚነዱ ተወናባጆች ኣሉ። በብዛት ኣንደኛ የሆኑትን የግዕዝ ሳድሳን ቀለሞች በዶክተሩ ፈጠራ በኣንድ መርገጫዎች ከመክተብ ይልቅ በሁለት መክተብ ጅልነት ነው። (ምሳሌ፦ "ጥ"ን በዝቅ "" ።) የእንደዚህ ዓይነቶቹ ችግሮች መነሻዎች ስለጉዳዩ የሚያውቁት የዶክተሩን በፓተንቶች የተጠበትን ዘዴዎች ከመደገፍና እዚህ እንደሚደረገው ከማስተማር ይልቅ መገልበጥ፣ መስረቅ ወይም ዝምታን የመረጡ በብዛት ስለኣሉ ነው። እነዚህ እራሳቸውንና ግዕዝን መበደላቸውንም የማይገባቸውም ኣሉ። የዶክተሩ ግዕዝ ኣጠቃቀም ፊደላቱን ከኣንድ እስከ ስምንት በላይ ፎንቶች በመበታተንና እንዳሉ ከመጠቀም ሌላ በዋየሎች፣ ፈንክሽን፣ ኣኃዞችና ምልክቶች ቍልፎች ማቅለምንና መለዋወጥንም ይመለከታል። እንደታይፕራይተሩ ዘዴ ኣንድ የፊደል ገበታ ለግዕዝ ስለማይበቃ ከኣንድ በላይ ገበታዎች ላይ የተበተኑትን በኣንድ የተጻፈውን በሌላ መርገጫ ቀይሮ ማቅረብን ይጨምራል። ዶክተሩ የተጠቀሙበት ፕሮግራም ዓይነት ለገበያ የቀረበ ሲሆን (እ.ኤ.ኣ. በ1983) ዘዴዎቻቸው ከኢትዮጵያውያን ይልቅ የገልባጮችና የእውሸት የግዕዝ ሌጀንዶች () ሲሳይ ሆኗል። ኢትዮጵያ የፓተንት ሕግ እንደሌላት ሳያውቁና ከዓወቁ በኋላ የዶክተሩን ዘዴዎች ገልብጠው የተለያዩ ፕሮግራሞች ውስጥ ሲሸጡና ሲበትኑ የነበሩ ከተጠቀሙባቸው ፕሮግራሞች መካከል ወርድእስታር፣ ወርድና ወርድፐርፌክት ይገኙበታል። የኢትዮወርድን ኢትዮፒክ ዶት ስም ቀይሮ ሲሸጥ ከነበረ ኣንስቶ ዘዴውን እንደኣዲስ ነገር ለኮምፕዩተር፣ ለእጅ ስልክና ፓተንት ማመልከቻ የኣቀረቡ ኣሉ። የዶክተሩ ፓተንት ግዕዝን በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብን ያጠቃልላል። የመድኅን ማነስ ከእዚህ ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም በተለይ በኢምዩን ደፊሸንሲ ፓተንቶችና በኣበረከቱት 4,501,816 2,127,963 ፈውስ ይታወቃሉ። በኣደረጉት ምርምርና ውጤት ኢምዩን ደፊሸንሲን በማስወገድ በየዓመቱ ሲጠፉ የነበሩትን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕይወትን እ.ኤ.ኣ. ከ፲፱፻፸፰ ወዲህ ማትረፍ ተችሏል። ከሰው ልጅ እናቶችና ከኣንዳንድ የጦጣና ውሻ ዝርያዎች በስተቀር የሌሎች እንስሳት ማህጸኖች ኢምዩኖግሎቡሊን () የሚባለውን የበሽታ መከላከያ ፕሮቲን ለጽንሶቻቸው በእርግዝና ጊዜ ኣያስተላልፉም። ኣጥቢ እንስሳት በእርግዝና ጊዜ በኣካባቢው ለሚገኙት በሽታዎች መከላከያዎች በእንገርነት ያከማቹላቸውና ኣራሶቻቸው እንደተወለዱ ጡት ሲጠቡ የበሽታ መከላከያዎቹ ፕሮቲኖች ሳይለወጡ ከኣንጀት ወደ ደም በመግባት ለጥቂት ሳምንታት ከበሽታዎች ይከላከሉሏቸዋል። ኣራሶቹ እንገሩን ሳያገኙ ከቆዩ ግን ወደ ደም መግባታቸውና መከላከያነታቸው ቀርቶ እንደ ተራ ፕሮቲን ምግብ ብቻ ይሆናል። ስለዚህ እንደ ጥጆች የኣሉት ሲወለዱ የኤድስ ቫይረስ የበሽታ መከላከያቸውን እንደጨረሰ ሰው ምንም መከላከያ ስለሌላቸውና ኣካባቢው ያሉትን የበሽታ ጀርሞች እየቀማመሱ በተለያዩ በሽታዎች የእራሳቸውን መከላከያ መሥራት እስከሚጀምሩ ድረስ እየተጠቁ ኣብዛኛዎቹ ይታመማሉ፣ ወደ ኣሥር ከመቶም ይሞታሉ። ታክመው የሚድኑትም ኣይጠረቁም። በኮሎራዶ እሰቴት ዩኒቨርሲቲ () የዶ/ር ኣበራ የድህረ ዶክትራል ምርምር ይኸን ችግር ለመቋቋም መፍትሔ ፍለጋ ጋር የተያያዘ ነበር። ከላይ እንደተገለጸው በዶ/ር ኣበራ ሞላ ግኝት እስከ 50 ከመቶ ለዘመናት ጠንቅ ሆኖ የቆየውን መድኃኒት የሌለውን የእንስሳትን ኤድስ ዓይነት ሁኔታ () መቆጣጠርና ማስወገድ ተቻለ። ጥጆች የእናቶቻቸውን ጡት በመጥባት ወይም በጡጦ ከሚሰጣቸው እንገር በቂ የበሽታ መከላከያ ማግኘታቸው ኣስተማማኝ ኣይደለም። ኣንዱም ምክንያት የጥጃ ወተት ኣንጀት ይዘት ሁለት ሊትሮች ብቻ ስለሆነ ነው። በእዚህ የተነሳ እንደኣካባቢው ቆሻሻነት ለተቅማጥ፣ የሳንባ ምችና ሌሎች በሽታዎች እየተጋለጡ ገበሬውን የሚያካስሩት እንደተወለዱ በቂ መድኅን የኣላገኙት ዋናዎቹ ናቸው። እንገር ውስጥ የኣለውን የበሽታ መከላከያ ፕሮቲን ጥጃው እንደተወለደ ከተሰጠው እንገሩ ጨጓራ ሳይገባ ከወተት ኣንጀት ወደ እንጀት በመሄድ ሳይለወጥ ደም ውስጥ ይገባል። የእንቦሳ ጨጓራ እንደሚሠራና እንገር ውስጥ የኣሉት የበሽታ መከላከያዎች ወደ ደም እንደሚገቡ በምርምር በማረጋገጥ የመድኅን ማነስን () ለመጀመሪያ ጊዜ ዶክተሩ ማስወገድ ቻሉ። ምርምራቸውን ጨርሰው ያቀረቡትን መፍትሔ ሁሉም ዓውቀውት ቢጠቀሙበት የመድኅን ማነስ ወደ ኣልቦ (ዜሮ) ከመቶ ግድም ሊወርድ ይችላል። ምክንያቱም ጥጃው እንደተወለደ እንገሩን ማግኘቱ የበሽታ መከላከያው ወደ ደም በብዛት የሚገባበት ጊዜ ከመሆኑም ሌላ የበሽታ መከላከሉን ሥራ ስለሚጀምርና ብዙ ደቂቃዎች ሳይወስድ እንገሩን በብዛት መስጠት ስለተቻለ ነው። እነዚህን ማሳካትና እንገሩ በቂ መከላከያ ፕሮቲን እንዳለው ማረጋገጥ ተጨማሪ ጥቅሞች ናቸው። ጥጆች እንደተውለዱ ወደ ጋለን የሚጠጋ ጥሩና ንፁህ እንገር እንደመጋት ባይጠቅምም ገበሬውም የእንገሩን ጥሩነት የሚያጣራበት የእንገር መመርመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም ተወልዶ የተገኘ ጥጃ በቂ መድኅን እንዳገኘ የሚያጣራበት የደም መመርመሪያ ኣስፈላጊ ሆኖ ስለኣገኙት ኣዲስ የምርመራ ዘዴዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ፈጠሩለት። ኢምዩኖግሎቡሊን የሚባል ኣካል እራሱን የሚከላከልበት ፕሮቲን በብቃት መኖር ኣስፈላጊ ስለሆነ መ’መ’ርመር ኣለበት በማለት ኣዲስ ኣስተሳሰብ ከማስተዋውቅ ሌላ ለእንገርና ደም ቀላል መመዘኛዎች ፈጠሩ። በቂ የመከላከያ ፕሮቲን የኣለውን እንገር መጋት ፈውስ እንደሆነ በሳይንስ መጽሔቶችም ኣቀረቡ። የኣጋጋት ቪድዮዎች እዚህ ኣሉ። በዘዴው እየተጠቀሙ የኣሉት ቀስ በቀስ እየጨመሩ ስለሆነ በእየዓመቱ ብዙ ሚሊዮን ሕይወት ማዳን ቀጥሏል። በኣሁኑ ጊዜ የዶክተሩን ግኝት በመከተል በተለይ የዩናይትድ እስቴትስ ትላልቅ እርሻዎች ውስጥ ለእያንዳንዱ ጥጃ እንደተወለደ በቱቦው እንገር ይሰጣል። የእንገር ጥቅም በምርምር ከተረጋገጠበት እ.ኤ.ኣ. 1922 ወዲህ በመስኩ ትልቅ ኣስተዋጽዖ የዶክተሩ የ1977 ምርምራዊ ሥራ ሳይሆን ኣይቀርም። ምክንያቱም የእንገር ጥቅሙ ቢታወቅም ሁሉም ጥጃዎች እንዲያገኙት ስለኣልተቻለ ችግሩ ቀጥሎ ነበር። ከዶክተሩ ምርምር በፊት ጥጆች ሳር መቀንጠስ እስኪጀምሩ ድረስ ጨጓራ ስለማይሠራ በስሕተት እንኳን እንገር እዚያ ቢገባ ይጎዳቸዋል የሚባል ኣጉል እምነት በዓለም ላይ ነበር። ኣሜሪካ 65,000 የእንስሳት ሓኪሞችና 92 ሚሊዮን የቀንድ ከብቶች ኣሏት። የዶክተሩ ዘዴ ለተለያዩ ለማዳና የዱር እንስሳት ጥቅም ላይ መዋሉ ለኣርባ ዓመታት እያደገ ቀጥሏል። ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ በእየዓመቱ ከሚወለዱት 40 ሚሊዮን ጥጃዎች 4 ሚሊዮን የሚሆኑት በመድኅን ማነስ ሊሞቱ ይችሉ የነበሩት በዶክተሩ ግኝት በኣለፉት ኣርባ ዓመታት ሊተርፉ ችለዋል። በተጨማሪም ፵ በመቶ ጥጃዎች ሕክምና እንዳያስፈልጋቸው ሆኗል። በዓለም ላይ የኣሉ የቀንድ ከብቶች ኣንድ ቢሊዮን ስለሆኑ ቢያንስ ኣሥር በመቶ በዘዴያቸው ቢተርፍ ግምቱን ማስላት ይቻላል። ሌላው በረከታቸው ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ሓኪሞችና ገበሬዎች እንዲጠቀሙባቸው የቱቦዎቹን ቀላልና ቀልጣፋ የሕክምና መንገድ ወይም ኣሰጣጥ (ጨጓራ ስለሚሠራ) () ማግኘታቸው ነው። ከዶክተሩ ግኝት በፊት ጥጆች ሲታመሙ ሓኪም ቤት ተወስደው መድኃኒት የሚሰጣችው በመርፌ ነበር። በዶክተሩ ግኝት የተነሳ ገበሬው በቱቦው መድኃኒትና ፈሳሽ መስጠት ስለሚችል ወጪና ጊዜ ተቆጥበዋል። ዶክተሩ የመድኅንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር ናቸው። የግዕዝ ፊደል በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የፈጠሩ ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስፈራራት ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው። ከእዚሁ ጋር የተያያዘ በኮምፕዩተር ኣዳዲስ ኣከታተቦችን፣ የፊደል ኣመዳደቦችና ገበታዎች ፈጥረዋል። ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት ፊደላቸውም የዩኒኮድ ፊደል ሆኗል። በተጨማሪም በሳይንቲስትነት፣ ተመራማሪነትና ሥራ ፈጣሪነት ለኣበረከቱት ዕውቅና የምንሰጠው በታላቅ ኩራት ነው። የኣበረከትነውም ዕውቅና በማሕበረሰቡ የዲሬክተሮች ቦርድና በሁሉም ኢትዮጵያውያን ስም ወሰን ከሌለው ምስጋና፣ ፍቅርና ኣድናቆት ጋር ነው። የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ ዶክተሩን የበዓሉም የክብር እንግዳ ኣድርጓል።" ከእዚህ በላይ የቀረበውን የተናገሩት የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ ፕሬዚደንት ኣቶ የሺጥላ ኣርኣያ ድርጅቱ ሰባተኛውን ዓመታዊ በዓል ኅዳር ፲ ቀን ፳፻፲ ዓ.ም. ሲልቨር እስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ ሲያከብር ስለዶክተሩ የተናገሩት ነበር። ጥጆች ወተት ሲጠቡ ወተቱ ትንሽ ይዘት የኣለው ወተት ኣንጀት ውስጥ በቀጥታ ስለሚገባ ወደ ሦስት ሳምንታት እድሜ ሞልቷቸው ሳር መቀንጠስ እስከሚጀምሩ ድረስ ጨጓራ ()፣ ኣይነበጎ () እና ሽንፍላ () ሥራቸውን ኣይሠሩም የሚል እምነት በዓለም ስለነበረ ኣልጠባ ያሉትን እስቶማክ ቲዩብ በሚባል ቱቦ መጋትም ኣይጠቅምም የሚባል እምነት ነበር። ምክንያቱም እንቦሳዎች ወተት ሲጠቡ በተፈጥሮ ኢሶፋጂያል ግሩቭ የሚባል የጉሮሮ እጥፋት በኩል ወተቱ በኣቋራጭ ከጉሮሮ ወደ ወተት ኣንጀት () ስለሚገባ ነው። በኣፍ በሚገባ የጨጓራ ቱቦ ውስጥ በደቂቃ ጨጓራ ውስጥ የተንቆረቆረ ኣንድ ጋለን ያህል እንገር ወደ ኣንጀት ሄዶ ደም እንደሚገባ በምርምር በማረጋገጥ በመድኅን ማነስ (ፓሲቭ ኢምዩን ደፊሸንሲ / ) መነሻነት ሲከሰቱ የነበሩ ችግሮች (እ.ኤ.ኣ. በ፲፱፻፳፪ ቢደረስበትም) በዶ/ር ኣበራ ሞላ ለመጀመሪያ ጊዜ እ.ኤ.ኣ. በ፲፱፻፸፯ ተወግደዋል። መረጃውም 182 ገጾች በኣለው መጽሓፋቸው በእንግሊዝኛ ቀርቧል። ከእዚያም ወዲህ ምርምራቸው በሌሎች ምርምሮች ተረጋግጠዋል። በእዚህ የተነሳ እንገር () ባለማግኘት ሊሞቱና ሊታመሙ የሚችሉትን እስቶማክ ቲዩብ ወይም ኤሶፋጊያል ቲዩብ በሚባሉ ቱቦዎች በመጠቀም እንገሩን ጥጃው እንደተወለደ በመስጠት ሕይወቱን ማዳን ተችሏል። እንቦሳውም እንገሩን ቶሎ ከኣላገኘ ጀርሞችም ከሆድ እቃ በቀጥታ ወደ ደም ስለሚገቡ ኣደጋው ስለሚጨምር እንገሩን ጥጃው እንደተወለደ ከኣላገኘ ወደ ደም መግባቱም ቀስ በቀስ ስለሚቀር ጊዜና የእንገሩ መጠን ወሳኞች ናቸው። የእንቦሳ ጨጓራ እንደሚሠራ ለመጀመሪያ ጊዜ በማረጋገጥ የጥጃውን ትብብር ሳይጠይቅ በምርምራቸው የእንገር መጠንንና ጊዜውን ሰው እንዲወስን ሆነ። ስለዚህ ኣልጠባ ያለን ጥጃ ዝም ብሎ መመልከትና መበሳጨት ቀርቶ ወተት ኣንጀት የማይችለውን እንገር ጨጓራ ውስጥ በማስቀመጥ ጥጃው እራሱን እንዲረዳ ኣደረጉ። ከብዙ ላሞች ተሰብስቦ ተደባልቆ የተፈረዘ እንገር በክብደት መጠን እየተለካ በቱቦ በኣንድ ደቂቃ ለጥጆች እንደተወልዱ የተሰጠው ኣንድ ጋለን ያህል እንገር በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ በቂ መድኅን ደሙ ውስጥ እንዳስገኘና እንገሩን በፈቃዳቸው እያረፉ ብዙ ሰዓታት ሳይፈጁ ከጠቡት ጋር እኩል መሆኑን ኣረጋገጡ። የዶ/ር ኣበራ የምርምርው ውጤት ትልቅ ፈውስ ሊሆን የቻለው ጊዜ፣ ይዘትና መጠንን በኣንዴ በማካተት ስለገላገለ ነው። የጊዜ ጥቅም ጥጃው እንደተወለደ የተሰጠውን ወደ ደሙ ስለሚያስገባ ሲሆን በእዚህ ጊዜም ወደ ደም እንደመድኅኑ የሚገቡትን ጀርሞች ለመቅደምም ነው። እንገሩም ከኣንጀት ወደ ደም የሚገባው ጥጆች እንደተወለዱ ሲሆን ቀስ በቀስ እየቀነሰ በ24 ሰዓታት ውስጥ መተላለፉ ይዘጋበታል። በቱቦው ወደ ጋለን እንገር መስጠት ስለሚቻል በቂ መድኅን እንደተወለዱ መስጠቱ የበሽታ መከላከዎች በብዛት ወደ ደም ስለሚገቡ ነው። ስለዚህ ጥጃው እንደተወለደ መስጠቱ እንጂ መቆየቱ እንገር ማባከን ነው። ጥጃው ቢጠባም ወተት ኣንጀት በቂ ይዘት ስለሌለው የሚፈለገውን ያህል ሊጠባም ስለማይችል ጨጓራ እንደሚሠራ ስለኣረጋገጡ ኣንድ ጋለን እንደተወለደ በቱቦው መስጠት ስለቻሉ እንገሩ ውስጥ በቂ የመድኅን መጠን እንዳለ የሚጣራበት ኣስፈላጊ ነው በማለት ቀላል የምርመራ ዘዴ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈጠሩ። ምክንያቱም የሁሉም ላሞች እንገር የበሽታ መከላከያ ፕሮቲኖች መጠን እኩል ስለኣልሆነ ነው። በተጨማሪም ሬፍራክቶሜትር የሚባል መሣሪያ የእንገርን መድኅን መጠን ለመገመት እንደሚጠቅም የምርመራ ጽሑፍ ጻፉ። ግን ኣንድ ጥጃ በቂ መድኅን የሚኖረው እንደተወለደ ኣንድ ጋለን እንገር ስለኣገኘ ብቻ ሳይሆን በቂ ኢምዩኖግሎቡሊን ስለኣገኘ ስለሆነ እንገሩ ውስጥ በቂ እንዳለ ገበሬው ከላሟ ሳይለይ በኣንድ ደቂቃ እንገሩን መርምሮ የሚያጣራበት የምርመራ ዘዴ ፈጥረውና ኣስፈላጊነት ኣስተዋወቁ። የሥጋ ላሞች ግን ስለማይታለቡ ያንኑ የምርመራ ዘዴ የጥጆችን ደም በመውሰድ ገበሬው ሜዳ እንዳለ በኣንድ ደቂቃ ጥጃው በቂ መድኅን እንዳገኘ እንዲያጣራና ከኣላገኘ ቱቦውን በመጠቀም ማረም እንደሚቻል ኣቀረቡ። እንገሩን በሚገባ ለመጠቀም በኣካባቢው ለኣሉት በሽታዎች ላሞቹን በመክተብ ጥጆቹ ትክክለኛ መከላከያውን ከእንገሩ ያገኛሉ። (ዶክተሩ በተለይ የቫይረስ በሽታዎች ኣዳዲስና የተለመዱ መክተቢያዎችን የመሥራት የብዙ ዓመታት ልምድ ኣላቸው።) የምርምር ውጤቶቻቸውም ጥቅም በሌሎች ሲረጋገጡ ኣርባ ዓመታት ኣልፈዋል። በቂ መከለከያ ኣለማግኘት ) ይባላል። እዚህ ላይ ሊታወቅ የሚገባው ግን መድኅን ስለሌለ የግዴታ ይሞ'ታል ማለት ኣለመሆኑንና (ኤድስ ያለበት ሁሉ እንደማይሞት ዓይነት) ሲጠባ የታየ ጥጃ ሁሉ በቂ መድኅን ኣገኘ ማለት ኣለመሆኑን ነው። የእንገሩ ጥቅም በኣካባቢው ቆሻሻነት፣ ጥጆቹ ጀርሞቹን ስለሚበሉና የበሽታዎች መኖር ናቸው። ሲጠባ የታየም ይሁን ያልታየ ጥጃ ጊዜ እንዳያልፍበት ደሙን በመመርመር የመድኅኑ መጠን እንዲጣራበት የእንገር መድኅን መመርመሪያ ኣዲሱን ዘዴያቸው ለጥጃውም ደም መመርመሪያ እንዲያገለግል ኣደረጉ። ምርመራዎቹም ኣስፈላጊ ሆነው ስለኣገኙዋቸው መፍትሔውን ፈጥረው ኣቀረቡ። ስለ ምርምር፣ ግኝቶቻቸውና ኣስተዋጽዖ ከታዋቂ የዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ከመሆናቸውም ሌላ በሽታን መከላከል ሲቻል በማከም ብቻ ስለማያምኑም የኣሜሪካና እንግሊዝ ፓተንቶች (የባለቤትነት መታወቂያ) ኣግኝተዋል። የግኝቶቻቸው ጥቅሞች እዚህ በተጠቃቀሱት የተወሰኑ ኣይደሉም፦ ምሳሌ 4,501,816 ፓተንታቸው ሌሎች ፓተንቶችን ጠቅሟል። በዶ/ር ኣበራ የምርምር ውጤት ዘዴ የተነሳ በኣሁኑ ጊዜ እያንዳንዱ ጥጃ እንደተወለደ እንገር በቱቦው የሚሰጠው ትላላቅ እርሻዎች ውስጥ ብቻ ኣይደለም። ብዙ ትላልቅ እርሻዎች ውስጥ ጥጆች በተወለዱ በሁለት ሰዓታት ውስጥ የሆድ ቱቦን በመጠቀም እንገር ይሰጣቸዋል። የእንገር ብዛት ብቻ ሳይሆን ጥራቱንም ማወቅ ኣስፈላጊ ሆኖ ስለኣገኙት መመርመሪያ ዘዴ ፈጥረውለት ዘዴውም ወደ መሣሪያ ተቀይሮ የእንገርን ኢምዩኖግሎቡሊን መጠን መገመት የገበሬዎች የዘወትር ሥራ ሆኗል። እንገር ሌሎች ጥቅሞችም ኣሉት። ለምሳሌ ያህል እንደተወለዱ በቂ መድኅን የኣገኙ ጥጆች ሲያድጉ ብዙ ወተት ይሰጣሉ። ኣሜሪካ ውስጥ ብቻ በእየዓመቱ ወደ 39 ሚሊዮን ጥጆች ስለሚወለዱ የተለያዩ እንስሳት ሳይቆጠሩ ምን ያህል ሕይወት እንደተረፈ ግምቱን ለኣንባቢ መተው ይሻላል። የዶክተሩን ዘዴ ዓለም እየተጠቀመበት ኣሜሪካ ውስጥ ብቻ ብዙ ቢሊየን ዶላሮች ሲይስተርፉ ኣርባ ዓመታት ሊሞሉ ነው። የኣንድ ጥጃ ዋጋ 70 ፓውንድ ቢሆንና በየዓመቱ በዓለም ላይ የሚያልቁትን ጥጃዎች ብቻ መቶ ሚሊዮን በማትረፍ የዶ/ሩ ምርምር ሥራ ዋጋ በኣለፉት 40 ዓመታት ብዙ ቢሊዮን ነው። ሌላ ምሳሌ ለመጥቀስም ያህል የእንገር መድኅን መጠን ሬፍራክቶሜትር () በሚባል መሣሪያ መገመት እንደሚቻል የጻፉትም ከ፴፮ ዓመታት በኋላ ዋቢ እየሆነና መጥቀሙ ነው። ዘዴዎቻቸውም እንደኣስፈላጊነታቸው ለተለያዩ ለማዳና የዱር እንስሳት ጥቅም ሥራ ላይ እየዋሉ ናቸው። ዶክተሩ በተማሩበት የሕክምና መስክ ብዙ ሚሊዮኖች ሕይወቶች ማትረፍ ስለቻሉ ፈጣሪናን የረዷቸውን ያልረሱ ደስተኛ ናቸው። የላም እንገር ለሰው ሕክምናም እየጠቀመ ነው። የምርምር ግኝታቸውም ጥጆች ሲታመሙም ኣዲስ የመድኃኒት፣ ምግብና ፈሳሽ መስጫ ዘዴ ሆኖ ተገኝቷል። ለምሳሌ ያህል የእንቦሳ ተቅማጥ እንደ ስው ኮለራ () ብዙ ጥቃት የሚያደርሰው ከኣካል ውስጥ ውሃ እየተመጠጠ ስለሚያልቅ ስለሆነ ውሃውን ለመተካት ጥጆቹን ሓኪም ቤት መውሰድና ማሳከም ገበሬውን ብዙ ወጪ ያስወጣ ነበር። ከዶክተሩ ግኝት በኋላ ግን ትክክለኛውን የጨውና ስኳር መጠን ያለውን ንፁህ ውሃውን በቱቦው ማጠጣት ስለሚቻል ወጪ ቀንሷል። ዶክተሩ ለሕክምና ሞያቸው ካበረከቷቸው ኣንዱ ይኸን ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ማቅረባቸው ነው። ከእዚያም ወዲህ ጥቅሙ ቢጋነንም የእንገር ንግድ ኣዳዲስ የዓለም ገበሬዎችና ኣምራቾቹ የገቢ ምንጭና የመድኅን የሕክምና ዘዴ ከመሆኑ ሌላ የሰው እናት እንገርና ወተትም ኣጠቃቀምም ተሻሽሏል። የምርምር ውጤታቸውም ጤናማ እንስሳትን ለማሳደግ መራዳትና ሓኪሞችንም ከመጥቀም ሌላ ለሌሎች እንስሳትም ሥራ ላይ ውሏል። ምሳሌ - እንግሊዝን የ፲፮ ቢሊዮን ዶላር ያካሰረውን የላም ጉንፋን ወረርሽኝ () ከኣስቆሙትና ከኣጠፉት ኣንዱ በመሆናቸው ዶክተሩ ሁለት የጀግንነት ሽልማት ከዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ተሰጥቷቸዋል። በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ኣለ። ኢትዮጵያውያን ሥጋ ለውጭ ኣገሮች በመሸጥ ብቻ ብዙ ቢሊዮን ብር ገቢ ሊያገኙ ስለሚችሉ መጀመሪያ ኣደገኛ የእንስሳት በሽታዎችን ማጥፋት ይጠበቅባቸዋል። እንደ በሽታውም ዓይነት ክትባት ትልቅ መሣሪያ ነው። የሰው ልጅ በመተባበር የሰውን ፈንጣጣ () እና የቀንድ ከብትን ደስታ () በሽታዎች ክትባትን በዋናነት በመጠቀም ከዓለም ኣጥፍቷል። ዶ/ር ኣበራ ኣዳዲስና የተለመዱ ክትባቶችን ኣምርተዋል፦ ጥቂት ምሳሌዎች ናቸው። የወፍ ኢንፍሉኤንዛና የመሳሰሉ በሽታዎች ሕዝቡ በሚገባ ማወቅና መዘጋጀት ይኖርበታል። ኤድስ ( / ኣኳየርድ ኢምዩን ደፊሸንሲ ሲይንድሮም) በዓለም ላይ መሰራጨት እንደጀመረ ኤችኣይቪ ()ን ክትባት እንደማይከላከለው በጊዜው ከሚያውቁት ሳይንቲስቶችና የበሽታ መከላከያ ክትባት ሠሪዎች ኣንዱ በመሆናቸው በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያስከትል ከሚችለው ጉዳት ለመከላከል ሕዝቡን ለማስተማር ባለ ኣራት ገጾች የመጀመሪያው የሆነውን ገለጻ በዓማርኛ ስለ ኤድስ በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተርጕመው እና ጽፈው በገዛ ገንዘባቸው እያባዙና እየኣደሉ ቆይተው በኋላም በኢትዮጵያ ሪቪው መጽሔት ኣትመዋል። በእዚያን ጊዜ ስለ ግብረሥጋ ግንኙነትና ኮንዶም የሚጠቅሰውና እንዲሁም የታመሙትን መርዳት ይገባል የሚለው ጽሑፋቸው ከጊዜው ደካማ ኣስተሳሰብ የቀደመ ስለሆነ ተገቢውን ተቀባይነት ሳያገኝ ቸል ተብሎ የታለፈበት ጊዜ ስለነበረ በሽታውን በምርምር በተረጋገጡ ዕውቀትና ትምህርት መከላከል ስለኣልተቻለ ከፍተኛ ጉዳት ኣድርሷል። ይኸንኑ ጽሑፍ ሕዝቡ እንዲያነብበት የሚባል የኮምፕዩተር ፊደላቸውን በ፲፱፻፹፯ ዓ.ም. በነፃ የሰጡት ስጦታ ኣሁንም ኢንተርኔት ላይ ስለኣለ ኣንዳንዶቹ ኣልደረሱበትም እንጂ ደርሰውላቸው ነበር። ጽሑፉ ሲጻፍ ኤች ኣይ ቪ ቫይረስ የተገኘባቸው የዓለም ሕዝቦች ኣንድ ሚሊዮን ሆኖ ሳለ እስካሁን በበሽታው ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቍጥር ፴፮ ሚሊዮን ደርሷል። በ፳፻፰ ዓ.ም. 36 ሚሊዮን ያህል ሕዝቦች ቫይረሱ ኣለባቸው። ሰሞኑን ኃምሳ ሁለት ከመቶ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ የኣሉ ኢትዮጵያውያን ኤድስ ኣለባቸው የሚባል ወሬ እየተናፈሰ ነበር። ለምሳሌ ያህል መቶ ሰዎች ተመርምረው ኃምሳ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ውስጥ ኤድስ ቢኖርባቸው ዩናይትድ እስቴትስ ከኣለው ወደ ሚሊዮን ከሚጠጋ ሕዝብ ኣምስት መቶ ሃያ ሺህው ኤድስ ኣለው ማለት ኣይደለም። እነዚህ ሁለቱ ኣነጋገሮች የተለያዩ ናቸው። የወሬው ትክክል ኣለመሆንና መረጃው ከዶ/ር ገበየሁ ተፈሪ ጋር በምናላቸው ስማቸው ቃለምልልስ እዚህ ቀርቧል። ኣንድ ሌላ ትንሽ ጥናትም እንደሚያሳየው ኢትዮጵያ ውስጥ ቫይረሱ ከተገኘባቸው መካከል ከመቶው 28 እንዳለባቸው ኣያውቁም። ይህ ከመቶ 28 ኢትዮጵያውያን ውስጥ ቫይረሱ ኣለባቸው ማለት ኣይደለም። ነፃ መክተቢያ ከቅርብ በረከትም በግዕዝኤዲት ኦንላይን ( , ዓማርኛ ሕዝቡ በነፃ በዓማርኛ ዊንዶውስ እና ማክ ኮምፕዩተሮች ውስጥ መጻፍና የዓለም ድረገጾችንና የመሳሰሉትን (ኢንተርኔት) በዓማርኛ መፈለግ እንዲችል ኣበርክተዋል። () ፣ ጉግል በዓማርኛና እንግሊዝኛ፣ ያሁ እና ቢንግ በዓማርኛ መፈለጊያም ይገኙብታል። ቪድዮም እዚህ ኣለ። እነዚህ የኣንድ ሰው ብቻ ሥራዎች ስለኣልሆኑ ለሚመለከታቸው ሁሉ ምስጋና ይድረስልን። የድረገጹ ፩ኛ ጥቅም ሌላ መክተቢያና እንደ ማይክሮሶፍት ወርድ ወይም ፔጅስ የመሳሰሉ ፕሮግራሞችን (ተጠቃሚው ተመዝግቦ እያንዳንዱን በብዙ ሺህ ብር መግዛት ስለማይችል በእራሱ ፊደል መጠቀም እንዳይቸግረው) ኣማራጭ በማበርከት በዊንዶውስ እና ማክ ኮምፕዩተሮች በዓማርኛ ለመጻፍ ነው። ከእዚያ ጽሑፉ ኮፒ ተደርጎ ሌላ ሥፍራ ይለጠፋል። የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ጽሑፎቻችንንና የመሳሰሉትን ወደ ኢንተርኔት ማስገባትና እነዚህኑ ፈልገን ማግኘት ካልቻልን የሚከተለው ኋላ ቀርነት ቀላል ላይሆን ይችላል። ፪ኛው ኢንተርኔትን በዓማርኛና እንግሊዝኛ ወይም ቀላቅሎ ለመፈለግ በኮምፕዩተር ያገኘነውን ኣዲስ ኣጠቃቀም በሚገባ እንድንጠቀምበት ነው። ይህ ቃላትን ጽሑፍ ውስጥ ለመፈለግና ለመተካትም ይጠቅማል። ሕዝቡ በቀላሉ መጻፍ ስለሚችል በሰለጠነበት የጽሑፍ ኣሠራር እንዲቀጥሉ ሲሆን ፫ኛው ጥቅም ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ በቀለሙ የተጻፈ መሆኑን ለማረጋገጥና እንደኣስፈላጊነቱ ለማረም ነው። በግዕዝ ቀለም ያልተጻፈ ጽሑፍ ኮፒ ተደርጎ ገጹ ላይ ሲለጠፍ ዝብርቅርቅ እንግሊዝኛ ሆኖ ይታያል። ፬ተኛ ጥቅም ኣንዳንድ ምሁራን እንደ “ዝሆን”፣ “ኣኣ”፣ “ክኅሎት”፣ “ድድ የመሳሰሉትን የዓማርኛ ቃላት የማያስጽፉ ድረገጾችንና የመሳሰሉትን ለመጻፊያ ከማቅረብ እንዲቆጠቡ ነው። ኣንዳንዶቹ “ኵ”ን ኣጥፍተው በ“ክው” እንደ እንግሊዝኛ እስፔሊንግ መክተብና ወጪ መጨመር ቢፈልጉም “ኵ”ን መጻፍ የማይችሉ ኣሉ። "ሥዕል"ን በ"ሥእል" መተካትም ችግር ኣለው። ከእነዚሁ መካከል የእነ “ሐ” እና “ኀ” ቤቶች ቀለሞችን የ“ሀ” ሞክሼዎች ስለሆኑ መቀነስ እየፈለጉ ኣንዳንዶቹ “ትህትና”፣ “ትስስር”፣ “ግግር” እና “ትዝታ” የመሳሰሉትን ቃላት መክተብ ስለማይችሉ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ለመክተብ ሲባል ቃላቱን ማጥፋት ይፈልጋሉ። እነዚህ ምሳሌዎች ያለተቃውሞ ለብዙ ዓመታት ኣሉ። ይህ ገጹን እየተጠቀሙ የኣሉ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ለዓማርኛ ፊደልና ቋንቋ መጥፋት ደንታ እንደሌላቸው የሚያሳይ ኣሳፋሪ መረጃ ነው። ኣንዳንዶቹ ግዕዝኤዲት በሁለት መርገጫዎች የሚያስከትበውን “ስስ” ቃል የሚከትቡት በሰባት መርገጫዎች ሲሆን “ፄ” ቀለምን ለመክተብ እስፔሊንጉን ማስታወስና ስድስት መርገጫዎች መጠቀም ቢያስፈልግም ሁሉንም የዓማርኛ ፊደላት ባዶ ስፍራ እየጨመሩ እንኳን ኣያስከትቡም። ዓማርኛውን መክተብ ሳይችሉ ሌሎች ቋንቋዎችን የጨመሩ ኣሉ። ምክንያቱም ከግዕዝ ቋንቋ ቀለሞች በሰተቀር ሌሎቹ ከዓማርኛው ቀለሞች በላይ ብዛት ስለኣላቸው ነው። ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና እንዳገኘ እያወቁ ዛሬም በእየዓይነቱ የፊደል ቁርጥራጭ የሚያቀርቡም ኣሉ። ፭ተኛው ጥቅም ሞክሼዎችን የማይወዱ ደራስያን ከሚወዷቸው ጋር እያምታቱ በተገኘው እንዳይጠቀሙ ይራዳል። “ሀ” የ“ሃ” እንዲሁም “አ” የ“ኣ” ሞክሼዎች የሚመስሏቸው ኣሉ። “ኳ” እራሱን የቻለ ሞክሼ የሌለው ቀለም ነውና ጊዜና ስፍራ ማባከን ስለሆነ በ“ኩዋ” ወይም “ክዋ” መዘርዘርም ፊደል ለመቀነስ በታይፕ መጻፊያ ዘመን በኣማራጭነት የቀረበና ያኔም ቢሆን ተቀባይነት የኣላገኘ ኣሁንም ቢሆን ጊዜው ያለፈበት ኋላ ቀር ኣስተሳሰብና የማያስፈልግ ግድፈት ነው። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና “ኳ”ን ሲከትብ የነበረው “ካ” ቀኝ እግር ስር መሥመር በመጨመር በኣሌለና የተሳሳተ ቀለም በመጠቀም ነበር። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና “ቋ”ን ሲከትብ የነበረው “ቀ” እግር ስር መሥመር በመጨመር በኣሌለና የተሳሳተ ቀለም በመጠቀም ነበር። ፮. በነፃ እየታደሉ በኣሉ የማያዛልቁ ኣከታተቦች ሕዝብ መታለሉ እንዳይቀጥልና እየተነገረውም እነዚያን ለምዶ በኋላ በትክክለኛ ሳይንሳዊ ኣከታተብ መጠቀም ተቸገርኩ እንዳይል ግዕዝኤዲት ይራዳል። ምክንያቱም በተገኘው መክተቢያ ተምሮ በኋላ በግዕዝኤዲት ለመሥራት ሲሞከር ሌላውን ኣጠቃቀም ለመተው ኣስቸጋሪ ስለሚሆንና ምንም ዓይነት ኣከታተብ ለማያውቅ ግዕዝኤዲትን መማር ቀላል ስለሆነ ነው። በተጨማሪም ዓማርኛውን በቍልፎቹ ብቻ መክተብ ስለኣልቻሉ ቀለሞቹን ከ“ሀ” እስከ “ፖ” ደርድረው በማውስ ቀስት በመጠቆም እንዲከተቡ ማድረግ ኣያስፈልግም። ፯. ዓማርኛውን በላቲን ቀለሞች መክተብ ኣስፈላጊ ሳይሆን በተገኘው የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ እየጻፉ ያሉትን ኣንዳንድ ጉራማይሌ ምሁራን በሚገባ በሚያውቁት ዓማርኛ ፊደልና ቋንቋቸው እንዲጽፉና እንዲያነቡ ያገለግላል። እንግሊዝኛ እስፔሊንግ ከባድ ነገር በመሆኑ ዓማርኛ እንግሊዝኛውን ሊጠቅም ስለሚችል በእንግሊዝኛ ማድበስበስ የለብንም። ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ስለሆነ ለመነበብም ሆነ ለመከተብ እስፔሊንግ ስለማያስፈልገው ሕዝቡ ዓማርኛውን በላቲን እስፔሊንግ እንዲከትብ በብዙ መርገጫዎች ማስቀጥቀጥም ሳይስፋፋ ዓማርኛውን በዓማርኛ ፊደል ለመክተብ ግዕዝኤዲት ይጠቅማል። ለምሳሌ ይህል “ያመት” የሚለውን ቃል በ“” እየጻፉ እንግለዝኛ ቃሉ በማወስ ቀስት እንዲመረጥ ወይም የባዶ ስፍራ ቍልፍ ሲነካ እንግሊዝኛውን ወደ ኣማርኛ በመቀየር “ያመት”ን እንድንጽፍ የሚገልጉ ፈረንጆች ኣሉ። እነሱ እንግሊዝኛውን የሚጽፉት ከኣንዱ ፊደል ወደ ሌላ በመቀየር ወይም ቃላትን በማውስ ቀስት በመልቀም ስለኣልሆነ ለዓማርኛ ተጠቃሚው እንዳልተጨነቁ ያሳያል። የ“ጰ” የዓማርኛ (ቁቤ) ኣነባበብና ኣከታተብ ካፒታል “ፒ” ነው ሲባል ተከርሞ በቅርቡ ወደ “ፒ” እና ነቍጥ ተቀይሯል ይባላል። ቴክኖሎጂውን ለዓማርኛ መፍጠር እንጂ ዓማርኛውን ለቴክኖሎጂው ኣያስፈልግም። ለላቲን ከተሠራ ቴክኖሎጂ ጋር እንዲሄድና በዓማርኛው ኪሳራ ላቲኑን ለማዳበር ሲሞከር የላቲን ተናጋሪዎች ባይናገሩ ባይገርምም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች በዝምታ እንደማይቀበሉት ዶክተሩ ኣሳይተዋል። ፰. ግዕዝኤዲት የዓማርኛና እንግሊዝኛ መክተቢያ ነው። ፈረንጆች ቋንቋዎቻቸውን በግዕዝ ፊደል እንዲከትቡ ኢትዮጵያውያን ኣልጠየቁም። ኢትዮጵያውያን ቋንቋዎቻቸውን በላቲን ፊደል እንዲከትቡ የሚፈልጉ ጥቂት ፈረንጆችና ኢትዮጵያውያን ግን ኣሉ። ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያንም ነገር ስለተማታባቸው ቋንቋዎቹን መቀላቀልም ስለጀመሩ ዓማርኛውንም ሆነ እንግሊዝኛውን በሚገባ የማይናገርና የማይጽፍ ትውልድ እንዳይፈጥሩ ግዕዝኤዲት ይራዳል። ፱. ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዘመናት ከነፃነትዋ ጋር ጠብቃ ያቆየቻቸው ቋንቋዎችዋና የተሟሉት ቀለምዎችዋ ዛሬም በእኩልነት እያንዳንዱ ቀለምዋ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተብ ተደርጎ ተከባብሮና ተጋብቶ የኖረው ሕዝብ ፍላጎትና እኩልነት በኣብሻ ሥርዓት ቴክኖሎጂ ምሳሌ በግዕዝኤዲት ቀርቧል። የኣንዳንዶቹን ኣንድ ቋንቋ ቀለሞች በኣራት መርገጫዎች የሌላውን በስድስት መክተብ ወይም እንደሌሉ መርሳት የለም። ፲. የምሁራንና ቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ሥራና ጥቅም ለኣለ ችግር መፍትሔ መፍጠር ነውና ዶ/ር ኣበራ ለእነዚያ የሚጠቅሙ ሠርተዋል። ኣንዳንድ የግዕዝ ተመራማሪዎች ግን በተሳሳተ ዓላማቸው ፊደሉ ለላቲን ፊደልና ገበታ እንዲስማማ መክተቢያ ሴራ መፍጠር ስለሆነ ግዕዝኤዲት ሳይንሳዊ ዓላማን በመሳት እንዳይቀጥሉ ትክክለኛውን ኣስተሳሰብ ያስገነዝባል። በቅርቡ ኣንድ የግኝታቸው ትክክለኛ ኣከታተብ የገባቸው ኢትዮጵያዊ “ዶ/ር አበራ ምሥጋና ይግባውና የአማርኛ ጽሑፍ ትየባ ፍጥነቴ ከእንግሊዝኛው አያንስም” በማለት ጽፈዋል። ፲፩. ግዕዝኤዲት በዓማርኛና እንግሊዝኛ ኣከታተብ ለመማር ይጠቅማል። በዓማርኛ በብዛት የምንጠቀምባቸው ቀለሞች ሳድሳን ስለሆኑ በኣንድ መርገጫ ይከተባሉ። ሳድሳን ዓማርኛ ጽሑፍ ውስጥ በብዛት ኣንደኛ ስለሆኑ ሳድሳንን በሁለት መርገጫዎች መክተብ በማያስፈልግ ድካም እራስን መበደል ነው። በብዛት ኣጠቃቀም ሁለተኛ የሆኑት ለሁለቱ ዝቅ መርገጫዎች ተመድበዋል። ለግዕዝ ተጠቃሚዎች ኢንተርኔት ላይ በነፃ ለመማርያ የቀረቡ እንግሊዝኛ ኣከታተብ መለማመጃዎችን በመጠቀም ያለኣስተማሪ በፍጥነት መክተብ መማር ይቻላል። “አ”፣ “ሰ”፣ “ደ” እና “ፈ” በግራ እጅ ጣቶች “ጀ”፣ “ከ”፣ “ለ” እና “ጠ” በቀኝ እጅ ጣቶች ይከተባሉ። ምሳሌ ፲፪. ዶ/ር ኣበራ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉትና የታገሉለት ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ስለኣገኘ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ቅጥልጥል ፊደል እንዲቀር ቢጻፍም ዓማርኛ ነው ብለው ሲያቀርቡ የነበሩና ዛሬም የሚያቀርቡ ኣሉ። ግዕዝኤዲት የሚሠራው በትክክለኛ የግዕዝ ፊደላት ስለሆነ ልዩነቱን የማያውቁ እንዳይታለሉ ይጠቅማል። በትክክለኛ የግዕዝ ቀለሞች የተጻፉ ብዙ መጽሓፍት ምሳሌዎች እዚህ ኣሉ። ፲፫. የግዕዝና ላቲን ኣከታተብ ግንኙነት የላቸውም። በጥቂት የላቲን ቀለሞች እስፔሊንግ ብዙ የሆኑትን የግዕዝ ቀለሞች መክተብ መሞከር ላቲኑን ለመጥቀም ወይም ግዕዝን ለማዳከም ካልሆነ ጥቅም የለውም። ግዕዙን በላቲን እስፔሊንግ መክተብ ኣለባችሁ ብሎ ኢትዮጵያውያንን ያስገደደ የለም። በላቲን “” እና “” ሲረገጡ “” ይታያሉ። በግዕዝ “” ሲረገጡ “ቦ” ቀለምን ሊያስከትቡ ይችላሉ። “” ማለት “ቦ” ኣይደለም። እንዲሁም “ቦ” “” ኣይደለም። በ”ቦ” ምትክ “” እየጻፉ የዓማርኛውን ቀለም ትተው ዓማርኛውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ተጠቃሚዎች ቍጥር እየጨመረ ነው። ይህ የዓማርኛ ቁቤ () ስለሆነ ፊደሉንና ቋንቋውን ሊያዳክማቸው ይችላል። በዓማርኛ “ቾ”ን በሁለት መርገጫዎች ከመክተብ በ“” በሦስት መክተብ ኣያፈጥንም። ተጨማሪ ምሳሌ ከኣስፈለገ ኣንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዓማርኛ በላቲን ፊደል እንዲጻፍና በኣጻጻፉም በግዕዝ ፊደል ምትክ በላቲን ፊደል ጽፎ ያቀረበው ጽሑፍ በዓማርኛው በዓማርኛና ዓማርኛው በእንግሊዝኛ እዚህ ኣለ። ዓማርኛን በላቲን ፊደል መጻፍና ማንበብ በኣንድ በኩል ዓማርኛንና ፊደሉን ማዳከም ሲሆን በሌላ በኩል ደካማና ኣክሳሪ የላቲንን ፊደል በዓማርኛው ፊደል መተካትን ለማስፋፋት ይመስላል። ይኸን ኣጠቃቀም ዶክተሩ ከሚቃወሙባቸው ምክንያቶች መካከል ዓማርኛን በላቲን ቀለሞች መክተብ ከዓማርኛው ቀለሞች የበዙ ቀለሞችን መጠቀምን ስለሚያስከትል ነው። የላቲን እስፔሊንግ ለቃላት እንጂ የግዕዝን ፊደላት ለመክተብ ኣይደለም። “የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር” የሚለውን ርዕስ በ15 የግዕዝ ቀለሞች ማስፈር ሲቻል “” በሚለው 28 መርገጫዎችን በመጠቀም በ24 የላቲን ቀለሞች መተካት ድርብርብ መካሰር ነው። (ይህ ዘዴ ባዶ ስፍራ ቃላት መካከል እያስገቡ በዓማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ የሌለ ኣከታተብን ማስተዋወቅን ቢያስከትልም ይኸንን ኣከታተብ የሚደግፉና እያስፋፉ ያሉ ጥቂት ኣይደሉም።) ግዕዝኤዲት የሚከትበውም ከእዚያ በኣነሱ መርገጫዎች ነው። ሙሉ ጽሑፉን በላቲን ፊደል ከመጻፍ ይልቅ በዓማርኛ ፊደል ማስፈር ብዛቱን ወደ 64.7 በመቶ ዝቅ ያደርገዋል። ይህ ውጤት በደካማ ኣከታተብ ዓማርኛና እንግሊዝኛውን ፊደላት ስናወዳድር ነው። በግዕዝኤዲት ኣከታተብ ይኸው ጽሑፍ በዓማርኛ የሚከተበው በኣነሱ መርገጫዎች ስለሆነ ከኣብሻ ኣከታተብ የተሻለ ኣከታተብ በኣሁኑ ጊዜ የለም። ይህ ለዓማርኛው ሲሆን ሌሎች የግዕዝ ፊደላት ሲጨመሩ ለእስፔሊንጉ ተጨማሪ መርገጫዎች ለሌላው ዘዴ ስለሚያስፈልጉ ግዕዝኤዲት ተወዳዳሪ የለውም። ለምሳሌ ያህል በሌላ ዘዴው እስፔሊንግ የዓማርኛው “ፄ” የሚከተበው በስድስት መርገጫዎች ስለሆነ ለጉሙዙ “ጼ” መክተቢያ ስምንት መርገጫዎችን መጠቀም ያስፈልጋል። ስለዚህ ትርፉ እጅ ማሳመም ነው። ግዕዝኤዲት የዓማርኛውን ሆነ የጉሙዙን የሚከትበው በሁለት መርገጫዎች ነው። በሁለት መርገጫዎች መከተብ የሚችልን ኣንድ የግዕዝ ቀለም ከሦስት እንከ ስምንት መርገጫዎች በመጠቀም መክተብ የዓለም መሳቂያና መሳለቂያ እንዳንሆን ያሰጋል። በትክክለኛ ኣከታተብ ላይ ያልተመረኰዙ ኣዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ኣገሪቷን ወደኋላ ሊጎትቱ ይችላል። ፲፬. የተቆራረጡ የኣማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ዓይነት ቀለሞችንና ያልተቆራረጡ ኣንድ የላቲን ፊደል የሚችለውን ቀለሞች እየመረጡና በሌሎች ዘዴዎች ሕዝቡን ሲያጉላሉ ከነበሩት ይገላግላል። ፲፭. ላቲን ለቀለሞቹ መክተቢያ የማይጠቀምበትን ከግዕዝ መጠየቅ ኣያስፈልግም፦ ምሳሌ በማውስ መክተብ። ምክንያቱም ግዕዝኤዲት ባይኖር ኖሮ ግዕዝ ሌሎች ችግሮች ውስጥ ሊወድቅ ይችል እንደነበረ ከእዚህ በላይ የተዘረዘሩት ሊቀሰቅሱን ይገባል። በእዚህ በተራቀቀው የኮምፕዩተር ዘመን የግዕዝ ፊደል በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተደግፎ ማደግ ያለበት ጊዜ ነው። ለምሳሌ ያህል ነፃው የግዕዝኤዲት መክተቢያው ገጽ እንደሚሸጡት የዊንዶውስና የኣይፎን ኣከታተብ ዘዴዎች ቀላል ኣይደለም። ፲፮. ቴክኖሎጂውና ሳይንሱ ስለቀረበለት በተለይ ኣንዳኣዳንዱ ስለጉዳዩ በሚገባ ዓውቆ ኣልገባኝም ከእሚል የፊደሉን መብት እንዲያከብርና እንዲያስከብር ነው። ፲፯. የእንግሊዝኛው የቅውኽርትይ () የኮምፕዩተር የፊደል ገበታ ወደ እጅ ስልክ ዞሯል። የግዕዙም እንደዚያው በግዕዝኤዲት ቀርበዋል። ኣዲስ ኣሠራር በእጅ ስልክ ማስተዋወቅ ስለተጀመር ሕዝቡ ሁለተኛ ዙር መታለል ውስጥ እንዳይገባ ግዕዝኤዲት ይራዳል። ፓተንት እየተጠበቀ ወይም የሚለው ማሳሰቢያ ነፃው ግዕዝኤዲት ላይ ያለውና እዚህም ስለሚሸጠው ዓይነት ገለጻም ውስጥ የተጠቀሰው ሌላ ሰው በተሰጠው ወይንም በተሸጠለት እንዲጠቀም እንጂ ዘዴውን መገልበጥ ትክክል እንዳልሆነና በሕጉ መሠረት እንደሚያስቀጣም ለማስጠንቀቅ ነው። የግኝታቸውን እንግሊዝኛ ገለጻ በቍጥሩ 20090179778 ወይም በሚከተለው ማያያዣ ማግኘት ይቻላል። ግኝቱ መጀመሪያ የቀረበውና የኣተመው የዩናይት እስቴትስ መንግሥት ስለሆነ ከኢትዮጵያው ቅድሚያ ኣለው። ፲፰. የነፃ መክተቢያውን ፊደል ወደ እንግሊዝኛ ቀይሮ ለእንግሊዝኛ ቃላት ማቀነባበሪያም መጠቀም ይቻላል። ፲፱. ኢትዮጵያ የእራሳቸው የጥንት ፊደላት ከኣላቸው ጥቂት ኣገሮች ኣንዷ በመሆንዋ ይህ ለሕዝብዋ ትልቅ ኩራት ነው። ዋጋው ውድ ነው ተብሎ ሶፍትዌር በሕገወጥ የኮፕ ቅጂ መጠቀም ኢትዮጵያ ውስጥ ተስፋፍቷል ይባላል። ኣብዛኛው ኢትዮጵያዊ ልክ እንደእንግሊዝኛው ኮምፕዩተሩን የሚጠቀመብት ለተራ ጽሑፍ ነው። ሕዝቡ ኢንተርኔት እስከኣለው በነፃው ግዕዝኤዲት መጠቀም ስለሚችል መኃይምነት ሊኖር ኣይገባም። ግዕዝኤዲት በነፃ በዶክተሩ ስለተሰጠ ሕዝቡ ስፍትዌርም ከኣልፈለገ መግዛት ስለሌለበት እንደኣንዳንዶቹ የኣልከፈለበትን ሶፍትዌር ማባዛት የለባቸውም። ምክንያቱም በዓማርኛ ለመጻፍ የሚያስፈልጉት ኮምፕዩተርና ኢንተርኔት ብቻ ስለሆኑ ነው። ፳. በኣለፉት ጥቂት ዓመታት ኢትዮጵያን እየጎዱ የኣሉ ከመንደር ኣስተሳሰብ መላቀቅ ኣቅቷቸው የዶክተሩን ሥራዎች ማስተዋወቅ ሲገባቸው ሲደብቁ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ዋናዎቹ ናቸው። ምሳሌ በተሰረቀ ሶፍትዌር ስማቸውን በየዲስኩ የሚጽፉ የሚያተኩሩት ስለተሰረቁባው ዘፈኖች እንጂ ስሞቻቸውን ስለጻፉባቸው የተሰረቁ የዓማርኛ ሶፍርትዌር ማሰብ የማይችሉ በመሆናቸው ነው። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር ስለ ኢትዮጵያ የዘመን ኣቈጣጠር ኢንተርኔት ላይ የተጻፈ ከጥቂት ዓረፍተ ነገሮች በስተቀር ስለኣልነበሩ ዶክተሩ በ፲፱፻፺፬ ያቀረቡት በተወዳጅነቱም ብዙ ድረገጾች ላይ ቀርቧል። ከእዚያም ወዲህ የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር ተገቢውን ዕውቅና ቢያገኝም ዛሬም በስሕተት የጁልያን () ካለንደር ነው የእሚሉ ኣሉ። ኢትዮጵያውያን ስለ ሄኖክ ዘመን ኣቈጣጠርም ያውቃሉ። የሄኖክ ዓመት 364 ቀናት ነበሩት። የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ውስጥ መጽሓፈ ሄኖክ ምዕራፍ ፲፰ ቍጥር ፲፩ ስለ 364 የዓመት ቀናት ይናገራል። ኢትዮጵያውያን ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን የነገሥታት የስም ዝርዝር ለብዙ ሺህ ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት 4,400 ዓመት በመጀመር ኣቆይተውልናል። ይህ ከ1,000 ዓመተ ዓለም ግድም ጀምሮ መሆኑ ነው። ይህ ኢትዮጵያውያን የእራሳቸው የዘመን መቍጠሪያ እንደነበራቸው የሚያመለክት ኣንድ ማስረጃ ነው። የግብጽና የሌሎችም እዚህ ኣለ። የጥንት ኢትዮጵያውያን የከዋክብትን ሳይንስ ፈጥረውና ስም ሰጥተዋቸው ለግብጻውያን ኣስተላለፉ ይባላል። የግሪክ ፊደል ከግብጹ ዴሞቲክ የተወሰደ ነው ይባላል። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር () የጁልያን ዘመን ኣቈጣጠር ኣይደለም። ጁልየስ ሲዘር ባለ 10 ወራትና 300 ቀናት የነበረውን የሮማውያን ካላንደር ትቶ 365.25 ቀናት የኣለውን ካለንደር ወስዷል። በኣሁኑ ጊዜ በጁልያንና በጎርጎርዮስ ካለንደሮች መካከል ያለው የ13 ቀናት ልዩነት ሲሆን የዓመታቱ ቍጥሮች ግን ልዩ ኣይደሉም። በ525 ዓ.ም. ዲኖስዮስ ኤክሲጅዮስ () የሚባል የሩስያ መነኩሴ የሮማው ጳጳስ መልዕክተኛም በመሆን የፋሲካን በዓል ኣወሳሰን ከግብጻውያን እንዲማር ተልኮ ነበር። እንደሚመስለኝና ኣንዳንድ ፀሓፊዎችም እንደሚሉት ኤክሲጅዮስ በ525 ዓ.ም. 532 ዓመትን ሳይጠቀም ኣልቀረም። ዲኖስየስ ኣኖ ዶሚኒ ( ወይም ኤ.ዲ.) የሚባለውን ካለንደር በጃንዋሪ 1፣ 1 ኤ.ዲ. እንዲጀምር በ525 ቢወስንም በኋላም ፀሓፊዎች ጁልያን (ዩልዮስ) ካለንደር የኣሉት የግብጾችንና የኢትዮጵያን ዘመን መቊጠርያዎች ስለማይመለከት እራሱን የቻለ ካለንደር ሆኖ ቆይቷል። ኤክሲጅዮስ ወደኋላ በመቍጠር ሲጀምር ይመስለኛል ኣዲሱ ካለንደር ላይ ሰባት ዓመታት ግድም የጨመረበት ይላሉ ዶክተር ኣበራ ሞላ። የዓመታቱም ቍጥር ከግብጽ ይልቅ ወደ ኢትዮጵያ የቀረበ ነው። ምክንያቱም የግብጻውያን ዓመተ ሰማዕታት ኣንድ ብሎ በ፪፻፸፮ ዓ.ም. የጀመረ ስለሆነ ነው። ጨረቃ መሬትን ስትዞርና መሬት ፀሓይን ስትዞር የሚወስዱት 532 ዓመታት ተደጋጋሚነታቸው የታወቁ ናቸው በማለት ዶክተሩ ጽፈዋል። ኣሁን ያለነው ፲፭ኛው የ፭፻፴፪ ዓመታት ዙር ውስጥ ነው። የዲኖስዮስ ጁልያን ካላንደር ስሕተት እንደነበረው የቫቲካኑ ጳጳስ በቅርቡ በመጽሓፋቸው ስለኣሰፈሩ ዶክተሩም ኣመስግነዋቸዋል። ምክንያቱም የዩልዮስ ቀለንጦስ ተጠቃሚዎች የኢትዮጵያው ላይ ሰባት ዓመታት ግድም ቢጨመሩም የእኛው ወደ ትክክለኛው የቀረበ ሳይሆን ኣልቀረም። ከግዕዙ ሲነጻጸር የጎርጎርዮስ ቀለንጦስ ተጠቃሚዎች የሦስተኛውን ሺህ መጀመሪያ የኣከበሩት ሰባት ዓመታት ግድም ቀድመው ነው። ኢትዮጵያውያን በዓላትንና ኣጽዋማትን ሲያከብሩ የቆዩት 532 ዓመታትን የሚሸፍነውን ኣንድ ትልቅ ጠንጠረዥ ደጋግሞ በመጠቀም ነው። ኢትዮጵያውያን ሚሌንየሙን ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ሲያከብሩ ዶክተሩ ተጋብዘው ይኽንኑ የቀለንጦስዎቹን ታሪክ ኣቅርበዋል። ከኣንድ ዓመተ ዓለም ጀምሮ መስከረም ኣንድ ቀን ምን ዕለት እንደዋለ ወይም እንደሚውል ማስላት ስለሚቻል የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር ለሌሎች ቀለንጦሶዎችም ማነጻጸሪያ ሊያገለግል ይችላል። ለምሳሌ ያህል በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መስከረም ፩ ቀን ምን ዕለት እንደዋለ ለማወቅ 7494 ዓመተ ዓለም ላይ 1873 ደምሮ በሰባት ማካፈል ነው። ቀሪው ኣንድ ከሆነ ዕለቱ ማክሰኞ ነው። (1873 የተገኘው 5500 ዘመነ ብሉይንና 1994 ዓመተ ምሕረትን ደምሮ በኣራት በማካፈል ነው።) የኢትዮጵያና የጎርጎርዮስ ዘመን የዕለት ልዩነቶች በጥቂት ቀናት መለያየት እየጨመረ ይቀጥላል። ይህ በጎርጎርዮስ የሠግር ዓመታት ኣወሳሰን የተፈጠረ ልዩነት ነው። የጎርጎርሳውያን ሠግር በ፬፻ ዓመታት ፺፯ ብቻ እንዲሆን እ.ኤ.ኣ. በ፲፭፻፹፪ ስለወሰኑ የቀናቱ ኣመዳደብ በእየ ፬፻ ዓመታት ሦስት ሦስት ቀናት እየቀነሰ መለያየቱ ይቀጥላል። የጁልያን ካለንደር ላይ ዲኖስዮስ ሰባት ዓመታት ግድም ሲጨምር ጎርጎርዮስ ፲ ቀናት ቀንሷል። በእነዚህ የሮማውያን ለውጦችም ሳትስማማ ኢትዮጵያ ካለንደሯን እንደጠበቀች ቆይታለች። በኣሁኑ ጊዜ ኣንድ ዕለትን ከኢትዮጵያ ወደ ጎርጎርሳውያን ወይም ከጎርጎርሳውያን ወደ ኢትዮጵያ ኣቈጣጠር የሚመነዝሩ ድረገጾች ኣሉ። የቀለንጦስዎቹም ዕውቅና ጨምሯል። ዓለማችን ከኣንድ ስፍራ ጀምራ ፀሓይን እየዞረች ተመልሳ እዚያ ገደማ የምትደርሰው በተለያዩ ዕለታት ስለሆነ ካለንደሮች ትክክል ኣይደሉም። የኢትዮጵያ ዕለት የሚጀምረው ጠዋት ነው። ስለ ጵጉሜን 7 የሚጽፉም ኣሉ። ይህ በየስድስት መቶ ዓመታት የሚከሰተው በየዓመቱ የተጨመሩትን ደቂቃዎች ለመቀነስ ስለሚመስል ትክክል ሳይሆን ኣይቀርም ይላሉ ዶክተሩ። በዶክተሩ የጽሑፍ ገለጻና ምክንያት የተባበሩት መንግሥታት ማሕበር እና የኣፍሪቃ ሕብረት ከመስከረም ፩፣ ፳፻ ዓ.ም. እስከ መስከረም ፩፣ ፳፻፩ ዓ.ም. የኣለውን የኢትዮጵያ ዓመት ሚሌንየሙን በማክበር ዕውቅና () ሰጥተዋል። ሦስተኛው የኢትዮጵያ ሺህ ዘመን የጀመረው መስከረም ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. ሲሆን መስከረም ፩ ቀን ፳፻ ዓ.ም. የሁለተኛው ሺህ የመጨረሻው የ2,000 ዓመት እንቁጣጣሽ እንጂ የሚሌንየሙ መጀመሪያ ኣልነበረም። ኢትዮጵያውያን ካለንደራቸውን እንዲተዉ የተሞከሩት ስለኣልሠሩ ጽሑፎቹ ደራሲና ቀናት ወደሌላቸው እየተቀየሩ ነው። የኢትዮጵያ ዕለት የሚጀምረው ጠዋት ሲሆን የዩሊዮሱ እኩለ ሌሊት ላይ ነው። ስለዚህ ልዩነቶቹን ለማስላት ስድስት ሰዓታት መጨመር ወይም መቀነስ ያስፈልጋል። የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በ፲፱፻፺፪ ወይም , 1999 የሚል ድረገጽ ያቀረበውን በመተርጐም ከእነካርታው በዶ/ር ኣበራ ቀርቦ ነበር። እነዚህም፦ 1. ኣሪ 2. ኣፋር 3. ኣላባ 4. ዐማርኛ 5. ኣንፊሎ 6. ኣኝዋክ 7. ኣርቦሬ 8. ኣርጎባ 9. ኣውንጅ 10. ባይሶ 11. ባምቤሺ 12. ባስኬቶ 14. ቤንች 15. በርታ 17. ቢራሌ 18. ኦሮምኛ (ቦረና-ኣርሲ-ጉጂ) 19. ቦሮ 20. ቡርጂ 21. ቡሳ 22. ጫራ 23. ደሳነች 24. ዲሜ 25. ደራሻ 26. ዲዚ 27. ዶርዜ 28. ጉራጌ 29. ጋሞ-ጎፋ-ዳውሮ 30. ጋንዛ 31. ጋዋዳ 32. ጌዴኦ 34. ጉሙዝ 35. ሃዲያ 36. ሃመር ባና 37. ሆዞ 38. ካቻማ-ጋርጁሌ 39. ካሲፖ-ባለሲ 40. ካፊቾ 41. ከንባታ 42. ካሮ 43. ኮሞ 44. ኮንሶ 45. ኩረት 47. ኩንፈል 48. ክዋማ 49. ክዌጉ 50. ሊቢዶ 51. ማጃንግ 52. ማሌ 53. ምኢን 54. ሜሎ 55. መስመስ 56. ሙርሌ 57. ሙርሲ 59. ናዪ 60. ጉራጌ (ሶዶ) 61. ኑአር 62. ንያንጋቶም 63. ኦፑኦ 64. ኦይዳ 65. ቆቱ (ኦሮምኛ) 66. ሳሆ 67. ሰዘ 68. ሻቦ 69. ሻካቾ 70. ሼኮ 71. ሲዳሞ 72. ሱማሌ 73. ሱሪ 75. ትግርኛ 76. ፃማይ 77. ኡዱክ 78. ጉራጌ (ምዕራብ) 79. ኦሮምኛ (ምዕራብ-መካከለኛ) 80. ኣገው (ምዕራብ) 81. ወላይታ 82. ጫምታንግ 83. የምሳ 84. ዛይ 85. ዛይሴ-ዘርጉላ ናቸው። በኣጭሩ ኢትዮጵያ ሰማንያ ቋንቋዎች ኣሏት ማለት ይቻላል። ሌሎች ዝርዝሮችም እዚህ ኣሉ። እዚህ ዝርዝር ውስጥ የግዕዝ ቋንቋ ኣልተካተተም። የግዕዝ ቋንቋና ግዕዝ ፊደል እንዳይምታቱ መጠንቀቅ ያስፈልጋል። እስከኣሁን በኣብዛኛዎቹ የግዕዝ ፊደል ቀለሞቻችን ተጠቃሚ ቋንቋዎች ብዙ ጽሑፎች ስለኣልተጻፉ ብዙ የቃላት ክምችቶችም የሉም። በኣሁኑ ጊዜ ውጪ ኣገር የኣሉ ኢትዮጵያውያንን በዓማርኛ ማስተናገድ ተጀምሯል። በዓማርኛ ለማንበብ “” የሚለውን መምረጥ ያስፈልጋል። ወደፊት በሌሎቹም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች መስተናገድ እንዲጀመር በየቋንቋዎቹ መጻፍ መስፋፋት ጠቃሚ ሳይሆን ኣይቀርም። በሁሉም ቋንቋዎቻችን በግዕዝ ፊደል መክተብ እንዲቻል ቀለሞቹ ዩኒኮድ ውስጥ ገብተው መክተቢያዎቹ በዶክተሩ ስለተዘጋጁ ባለመጠቀም ለሚዳከሙ ቋንቋዎች ተጠያቂዎቹ የየቋንቋዎቹ ተጠቃሚዎች ናቸው። ዕውቀት እየበዛና እየገዘፈ ወደ ኢንተርኔት ስለገባ የሚፈለገውን በቀላሉ ማግኘት ተችሏል። ይህ በተለያዩ ቋንቋዎቻችንም እንዲኖር መጻፍ ያስፈልጋል። ቃላትና ጽሑፎች በብዛት ሲኖሩ ወደ መተርጐም ይኬዳል። በኢትዮጵያ ከ80 በላይ የአፍ መፍቻ ቋንቋዎች እንዳሉ፣ ከእነዚህም መካከል ወደ 51 የሚጠጉት ቋንቋዎች በመጀመርያ ደረጃና በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ለሚሰጡ ትምህርቶች በመማርያነት እንደሚያገለግሉ ናቸው፡፡ ከተለያዩ የፊደል ዓይነቶች ዶክተሩ ስሙን ለጥቂቶቹ የሰጡት ሥራ ለማቅለል ነው። ለምሳሌ ያህል የቤንች ገበታ ሲመረጥ የሚጠቀሙበት ቋንቋዎች ብዙ ናቸው። ምሳሌ ኣዊንጊ። የ“ዸ” ፊደል እርባታዎች ለኦሮሞ የተሰጡት ዶክተሩ ፊደሉን ቀድመው ስለዓወቁና መረጃዎቹ ስለቀደሙ እንጂ ይኸው ፊደል የሳሆ ቋንቋን ድምጽ ስለሚወክልና የሳሆም ምሁራን ፊደሉን እንዲጨምሩላቸው ስለላኩላቸው ፊደሉ የሳሆም ነው። የኣንዳንድ የቦታዎች ስሞችም እየተለዋወጡ ስለሆነ ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ምሳሌ በረራ የቋንቋዎች ፊደላት ከግዕዝ በፊት የደኣማቱ ቅድመ-ግዕዝ () ፊደል ነበር። ግዕዝ () የሚለው ቃል ሁለት ትርጕሞች ኣሉት። ኣንደኛው የግዕዝ ቋንቋ ስም ሲሆን ሌላው የፊደሉ () ነው። የግዕዝን ፊደል የሚጠቀሙት የተለያዩ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የእየራሳቸው የሆኑ ቀለሞች ኣሏቸው። የግዕዝ ቋንቋ ፊደሉን ብቻውን ሲጠቀም ቆይቶ ሌሎች ቋንቋዎች የእየራሳቸው የሆኑ ቀለማትን ጨምረውበት ተስፋፍቷል ይባላል። ዓማርኛ፣ ትግርኛና ኦሮምኛ ብዙ ቀለሞች ከመቶ ዓመታት በላይ ቢጋሩም ሁሉም የእየራሳቸው ብቻ የሆኑ ቀለማት ኣሏቸው። ቢሆንም ግዕዝ የሁሉም ተጠቃሚ ቋንቋዎች የፊደል ስምም ነው። ከእነዚህም መካከል ብዙ ተጠቃሚዎች የኣሉት የዓማርኛ ፊደል ነው። የዓማርኛው ፊደልም በቅርቡ የተጨመረለትን የ“ቨ” ቤት ጨምሮ ከ፸ በላይ የግዕዝ ቋንቋ የሌለውን እነ “ሸ”፣ “ቸ”፣ “ኘ”፣ “ጀ”፣ “ጨ”፣ “ኸ”፣ “ዠ” እና ሌሎችንም ቀለማት ያካትታል። (ይህ ገለጻ ዓማርኛ የኣልሆነውን የታይፕራይተር ፊደል ስለማይመለከት ቅጥልጥል ፊደሉም ግዕዝ ኣይደለም።) ስለዚህ ዓማርኛ የሚጠቀመው በእራሱ ፊደል ነው። ይህ ኣገላለጽ የሌሎች ቋንቋዎች ፊደላትንም ይመለከታል። ለምሳሌ ያህል ሁሉም የዓማርኛ ቀለሞች የትግርኛው ውስጥ እንደሌሉት ሁሉም የትግርኛ ቀለሞች (ለምሳሌ “ቐ”) ዓማርኛው ውስጥ የሉም። ኣንዳንድ ሰዎች በስሕተት ዓማርኛ የእራሱ ፊደል የለውም ይላሉ። ዓማርኛ የእራሱ ፊደል () የኣለው ቋንቋ ነው። የግዕዝም ቋንቋ የእራሱ ፊደል ኣለው። የግዕዝ ቋንቋ ፊደላት የዓማርኛው ውስጥ ሲኖሩ ሁሉም የዓማርኛ ፊደላት የግዕዙ ቋንቋ ፊደላት ውስጥ የሉም። የግዕዝ ወይም የተለያዩ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት የፊደሉም ስም ሲሆን ለተለያዩ ቋንቋዎች ተጨማሪ ቀለሞች ተጨምረዋል። ኦሮሞም የእራሱ የግዕዝ ፊደል ኣለው። እንዲሁም ሁሉም የኦሮሞ ፊደላት (ምሳሌ “ዸ”) የዓማርኛው ውስጥ የሉም። የኤርትራው ቢለንና የጎጃሙ ኣገው ቋንቋዎች ፊደላት ቀለሞች ኣንድ ዓይነት ናቸው። ጉራጌኛ ሰባቱንም ቤቶች ያጠቃልላል። የኣብዛኛዎቹ ኣዳዲስ ተጠቃሚ ቋንቋዎች ፊደሎች ዓማርኛው ላይ የተጨመሩ ናቸው። በእዚህም የተነሳ የቀለሞቹ መልኮች እየጨመሩ ቢሆንም ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆኑ ማወቁ እየቀለለ ነው። ተጠቃሚው የሚፈልገውን ቋንቋ በመምረጥ በቋንቋው ቀለሞች ብቻ መጠቀም ተችሏል። በላቲን () ፊደል እንደሚጠቀሙት እንደእነ እንግሊዝኛ፣ ጀርመንኛና እስፓንኛ ፊደላት በመባል እንደሚታወቁት ሁሉ በግዕዝ ፊደል የሚጠቀሙትም የትግርኛ፣ ዓማርኛ፣ ግዕዝ፣ ኦሮምኛ ሌሎችም ፊደላት በመባል በፊደል ስማቸው ተከፋፍለዋል። ኣንዳንድ ምሁራን በስሕተት ዓማርኛና ትግርኛ የእራሳቸው ፊደላት የላቸውም ይላሉ። ይህ እንግሊዝኛና እስፓንኛ የእራሳቸው ፊደላት የላቸውም እንደማለት የተሳሳተ ነው። ከእዚህ ጎን የኣለው ሥዕል እንደሚያሳየው ፊደላቱን በቋንቋ ቀለሞች () የመከፋፈሉ ጥቅም ኣጻጻፍ ለማቅለልም ሲሆን በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ለመጠቀም “ ግዕዝ” የሚለውን መምረጥ እንደሚቻል ለማሳየት ነው። (ኢትዮፒክ) በእንግሊዝኛ ግዕዝ ነው። በግዕዝ ቋንቋ ፊደላት ለመጠቀም "ግዕዝ ቋንቋ" የሚለውን መምረጥ ያስፈልጋል። በኣንድ ምሳሌ ቋንቋ የተሰየሙትንም ብዙ ቋንቋዎች ሊጠቀሙባቸውም ይችላሉ። ምሳሌ፦ ኣዊንጂ፣ ዲዚ። ወደፊትም ገበታውን በእያንዳንዱ ቋንቋ ለየብቻ ማቅረብ ያስፈልጋል። ምክንያቱም ወደፊት እያንዳንዱ ቋንቋ በእራሱ ሰዋሰው፣ መዝገበ ቃላት፣ ማረሚያና የመሳሰሉት መጠቀም ስለኣለብን ሳይንሱንና ቴክኖሎጅውን በጀመርንበት በኣሁኑ ጊዜ ለየብቻቸው ማዳበር ስለሚያስፈልገን ነው። ይህ እንግሊዝኛና ፈረንሳይኛ ተቀላቅለው በላቲን ፊደላት እንደማይቀርቡት ዓይነት መሆኑ ነው። ለጥቂቶቹም መደበኛ ቅርጽ የተሰጣቸው ፊደላቱ በቋንቋ ስሞቻቸው ወደ ዩኒኮድ ሲገቡ ነበር። (በግዕዝኤዲት ኣጠቃቀም እንግሊዝኛ ለመቀላቀል የ“ቍጥጥር” እና “ኣማራጭ” ቁልፎች መጫን ያስፈልጋል።) በዶክተሩ ፓተንቶች የተጠቀሱት የግዕዝ ቀለሞች ብዛት ዊኪፔዲያ ውስጥ ከተጠቀሱት የበለጡ ናቸው። ዶክተሩ ግን በግላቸው በዓማርኛ ፊደል መቀነስ ከማይስማሙባቸው ምክንያቶች ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል ኣንዳንድ የኣናሳ የግዕዝ ቀለሞች ተጠቃሚ ቋንቋዎች ቀለማት የተሠሩት ይቀነሱ የተባሉትን በመጠቀም ስለሆነ ነው። ሞክሼዎች ይቀነሱ የተባለው የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ፊደሉ በዛ ብለው ቅር እንዳይላቸው ነው የሚባልም ወሬ ኣለ። በእዚህ የተነሳ ጸሎቱ “ጸ” የፀሓዩ “ፀ” ሞክሼ ከሆነ የጉሙዙ “ꬨ” “ጸ” ሞክሼውን መመርኰዝ ኣልነበረበትም። “ጿ” ቀለም ያለውን ጸሎቱ “ጸ” ሞክሼ ነው ተብሎ ተዘልሎ የምኢኑ ዘጠነኛ እንዚር ፀሓዩ ላይ ስለቀረበ ዶክተሩ ለፀሓዩ ስምንተኛ ቀለም ኣቅርበዋል። ምክንያቱም በዶክተሩ ኣስተሳስብ ፊደል መቀነስ የሚፈልጉ ፊደል እንዳይቀነስ የሚፈልጉትን መብት መንካት የለባቸውም። “ኳ”ን ኣጥፍቶ “ክዋ” ወይም “ኩዋ” እንደ “ኳ” ይነበቡ ማለት ብቻ በቂ ኣይደለም። ምክንያቱም ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ስለሆነ ነው። “ሀ” እና “አ” የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ከኣናሳ ቋንቋዎች ቀለሞች ውስጥ ሊያጠፏቸው የሚፈልጉም ኣሉ። ይኸን ልዩነት በኣለማወቅ የዩኒኮድ ፊደላችንም ላይ ችግር የፈጠሩ ኣሉ። ስለዚህ የሚሻሻሉ ነገሮች ጥናት ላይ ቢመረኰዙ ኣይከፉም። ሞክሼ የተባሉት ቀለሞች የእየእራሳቸው ጥቅሞች ኣሏቸው። ምሳሌ፦ መሳሳትና መሣሣትን በማጥበቂያ ወይም በማላልያ ምልክት ከመለየት የቃላቱን ኣመጣጦች ማወቅ ለዕውቀቱም ሆነ ለኮምፕዩተሩ ሳይበጅ ኣይቀርም። “መሣሣት” (“ትክክል ኣለመሆን”) እና “መሳሳት” (“ስስ መሆን”) ሁለት ቃላት በዓማርኛ ለመክተብ የሚወስዱት ሥፍራዎች ስምንት ሲሆኑ የሚከተቡት በ14 መርገጫዎች ነው። ላቲኖቹ የሚወስዱት እጥፍ ሥፍራዎችና 16 መርገጫዎች ስለሆኑ ሞክሼዎችን ማስወገድ ሥፍራዎችንና መርገጫዎችን ስለሚያስጨምር ለዓማርኛውም ጠቃሚ ኣይደለም። ምሳሌ፦ “መሳ'ሳ'ት”። ምክንያቱም የ“መሳሳት”ን ሁለት ኣጠቃቀሞች ከዓረፍተ ነገሩ መለየትም ይቻላል። እነዚህም እንደልብስ ያልጠነከረ “ስስ” መሆንና እንደሰው ርኅሩህ የሆነ “ስስ” መሆን ናቸው። በጊዜውም የኮምፕዩተር ክፍል ባይኖርም ፲፪ የሞዴት ፕሮግራሞች የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ለኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ (በፕሮፌሰር ዓለማየሁ በኩል) በ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. በነፃ ኣበርክቶ ነበር። ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደሉ መክተብ ያስቸግራል በተባለበት ጊዜ ለቀረቡት ኣንዳንድ ምክንያቶች ዶክተሩ መፍትሔ ነበራቸው። ኦሮምኛን ከግዕዝ ይልቅ በላቲን ፊደል መጻፍ ይሻላል ተብሎ የቀረቡት ዘጠኝ ምክንያቶች ደካማዎች ነበሩ። ለምሳሌ ያህል በኣንደኝነት የቀረበው ምክንያት ላቲን 26 ቀለሞች ሲኖሩት የግዕዙ 189 ናቸው ይላል። የላቲን “ኤ” ፊደል ዓይነቶች 27 ሲሆኑ ከእነዚህ ስምንቱ “” ናቸው። “ብላ” በግዕዝ ፊደል “ኛዹ” ተብሎ በኦሮምኛ ሲጻፍ የሚወስደው ስፍራ ሁለት ብቻ ሲሆን እያንዳንዱን ቀለም ለመክተብ ኣንድ ስከንድ ቢወስድ በላቲን ፊደል በእንግሊዝኛ “”፣ በፈረንሳይ “”፣ እና በእስፓኝም ፊደል ኣያታርፉም። በሌላ በኩል ኣንዳንድ ኦሮሞዎች ወደ ላቲን የዞሩት በግዕዝ ፊደል እንዳይጠቀሙ ስለተከለከሉም ነው ይባላል። የግዕዝ ፊደልና ተጠቃሚ ቋንቋዎቹ ጥቃት እየደረሰባቸው ነው። ለምሳሌ ያህል ውክፔዲያ ስለ እንግሊዝኛ ፊደል ገጽ ሲኖረው ስለ ዓማርኛ ቋንቋ እንጂ በእንግሊዝኛ ስለ ዓማርኛ ፊደል ወይም የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ገጽ የለውም። በጽሑፍ የሌለ ነገር እንደሌለ ይቆጠራል ነው የሚባለው። በዓማርኛ ፊደል በነፃ መጻፊያ እዚህ ኣለ። የተሟሉ የዓማርኛ መክተቢያዎች ኣሉ። ስለዚህ ኣሁን በግዕዝ ፊደላችን በትክክለኛው ኣጠቃቀም በተለያዩ ቋንቋዎቻችን በሕጋዊ ሁኔታ በተገዙ ሶፍትዌር በመጻፍ ጽሑፎች ወደ ኮምፕዩተርና ኢንተርኔት የሚገቡበት ጊዜ ነው። በቅርቡም ሕዝብ ለብዙ ዘመናት የተጠቀመበት ዓማርኛ ብሔራዊነቱ ቀርቶ የሥራ ቋንቋ በመሆን በእንግሊዝኛ እንዲተካ ተደርጓል ይባላል። ኢትዮጵያ የእንግሊዝ ቅኝ ኣገር ስለኣልሆነች ባይሆን ዓማርኛው ላይ እንግሊዝኛን መጨመር () እንጂ መተካቱን ዶክተሩ ይቃወማሉ። ተማረ የሚባለው ኣንድአንድ ኢትዮጵያዊ እያተኮር የኣለው ከጻፈልኝ ምን ኣለበት እየኣለ በተገኘው ሶፍትዌር ይጽፋል እንጂ ሁሉንም የዓማርኛ ቀለሞች እንኳን ከትቦ የሚጠቀምበት የመክተብ ችሎታ እንዳለው ማጣራቱ ኣጠራጣሪ ነው። “ባለፈው አንድ ዩኒቨርሲቲ ሄጄ አንድ ጓደኛዬ የነገረኝ አሳዛኝ ነገር ነበር። የአማርኛ መምህር ለመቅጠር የተሰጠው ፈተና ዩ፣ ዪ፣ ዬ እና ዮን መጻፍ ነበር። በጣም የሚገርመው ግን ከተፈተኑት ኣምስት የሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን ኣንዱ ብቻ አሟልቶ ጽፏቸዋል። ወደፊት አማርኛን ማንበብና መጻፍ የሚችል ሰው ለማግኘት ሥዕለት ሳያስፈልግ አይቀርም።” ይላል እዚህ የኣለ ኣንድ ጽሑፍ። ለእዚህ ችግር የአማርኛ የጽሕፈት መኪናም ኣስተዋጽዖ ሳይኖረው እንዳልቀረ የኮሚሽነር ኣበበ ሙሉነህን የ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ደብዳቤ ውስጥ የኣሉት የ“የ” እንዚራን መቀጠያዎች ያሳያሉ። (“ኢትዮጵያ”፣ “ዩናይትድ” እና “ኮምፒዩተር” የሚሉት ቃላት የተጻፉባቸው የ“የ” መቀጠያዎች መለየት ኣስቸጋሪ ነው። የአማርኛ የእጅ ጽሑፍ መጻፊያ “ዮ”ን መጻፍ የኣልቻለ ቢመስልም ስሕተቱ የፀሐፊው ሳይሆን ኣይቀርም። ) የትግርኛ ቀለሞቻችንን ለኣለመጠቀምና ቀስ በቀስ ለማጥፋት ያቀለሟቸውንም ዶክተሩ ተቃውመዋል። ለምሳሌም ያህል በአማርኛ የ“ሀ” ድምጽ ወደ “ኸ” የቀረበ ነው አንጂ “ሀ” የ“ሃ” ሞክሼ ኣይደለም። የ“ሀ” እና “ኸ” ድምፆች ኣንድ ባይሆኑም “ሀ” እና “ሃ” ኣንድ መሆን የለባቸውም። “ሐ”፣ “ኀ”፣ እና “ዀ”ም ኣሉ። የተለያዩ ቋንቋዎች ብቻ የሚጠቀሙባቸው ቀለሞችና ድምፆች ኣሉ። ምሳሌ የጉራግኛው “ⷐ”። ይኸ ለምሳሌ ያህል የቀረበ የጉራጌ ፊደል እንደ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ዓይነት የተሟላ የግዕዝ ፊደል ለሌላቸው ኣይታይም። የሁሉም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ተለይተው መታወቅ እንደየፍላጎቱ ለማዳበር ይጠቅማል። ለምሳሌ ያህል ኦሮምኛ ከቴክኖሎጅው ጋር እንዲጓዝ እነኢትዮስዊትን ማዳበር ያስፈልጋል። ግዕዝ ትክክለኛ ፊደል ስለሆነ ወደፊት ሌሎች ዓለማት ስንሄድ ይዘናቸው የምንሄድ ስለሆኑና ከዋክብትን ስለሚጎበኙ በኣቋራጭ ኣንሸወድ። በግዕዝ በሚገባ ለመጠቀም ወጪ ማውጣትና ለመክፈል መዘጋጀት እንጂ ለላቲን የተሠሩ ፕሮግራሞችና መሣሪያዎች ሲባል ፊደል መቀነስ ላይ ማተኮርን ዶክተሩ ይቃወማሉ። የግዕዝ ፊደል መክተቢያዎች ሁሉንም ቀለሞች የማስተናገድ ችሎታ ሊኖራቸው ይገባል። በዓማርኛ ብቻ የሚያስጽፈውን ግዕዝ ማለትም ተገቢ ኣይደለም። የዓማርኛ ከታቢም በሌሎች ፊደላት መኖር እንዳይዘናጋ ዓማርኛው ብቻ ተመርጦ እንዲከተብበት ኣማራጭ ሊኖር ይገባል። ፊደላትን በተለያዩ ቋንቋዎች ማቅረብ ለትርጕምና የተለያዩ ሥራዎች ማዳበር ይጠቅማል። ለምሳሌ ያህል ኦነሲሞስ ነሲብ በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ኣልተጠቀሙም። ኢትዮጵያንና ጠቅላላ ዕውቀት የሚመለከቱ ጉዳዮች በተለይ በእየጊዜው የቀረቡ ኣሉ። ለምሳሌ ያህል፣ ስመ እጸዋት፣ የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር፣ ፣ ስመ በሽታ፣ የግዕዝ ፊደል፣ ስመ ኣኃዝ፣ የኢትዮጵያ እንስሳት ስመ አንሰሳት፣ የግዕዝ ስምና ኣኃዝ ስመ ምልክቶች፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች፣ ኣንዳንድ የፊደል ስሕተቶች፣ ግልጽ ደብዳቤ ለቫቲካን ጳጳስ ቤነዲክት ፲፮ተኛ እና ምሳሌዎች ናቸው። ሌላ ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል የኢትዮጵያ ሚሌንየም መከበር ያለበት መስከረም ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. እንጂ መስከረም ፩ ቀን ፳፻ ዓ.ም. መሆን እንደኣሌለበት ኣንድ ድረገጽ ላይ ዶክተሩ ጽፈውና ኣሳምነው የኢትዮጵያ ምክር ቤት ከሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. እስከ መስከረም ፩ ቀን ፳፻ ዓ.ም. እንዲከበር የተደነገገው ስሕተት ተደርሶበት ሚሌንየሙ ዓመቱን ሙሉ እንዲከበር ተደርጓል። የኢትዮጵያ ስመ እጽዋት ምንጭ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ሥራ ነው። በተጨማሪም ዶክተሩ በየጊዜው የሞዴት፣ ኢትዮወርድና ግዕዝኤዲት ኣማርኛና እንግሊዝኛ መመሪያዎችን ለመክተብና ማቀነባበሪያ ከተጠቀሙባቸውና የሌሎችም ሥራዎች ሌላ ብዙ መጽሓፍት ከ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ጀምሮ ከጻፉባቸው ታዋቂ ደራስያን መካከል ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ እና ዶ/ር ለይኩን ብርሃኑ ይገኙበታል። እነዚህ በዓማርኛው ፊደል መጽሓፎቻቸውን ኣሜሪካ የጻፉና ያሳተሙ ደራስያን ዶክተሩን በመጥቀስ ኣመስግነዋል። ዶ/ር በቀለ ሞላ እና ጌታቸው ሞላ ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ውስጥ ፈጣን ማተሚያ ቤት የመጀመሪያው የሆነውን ግዕዝ ማተሚያ በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ኣቋቁመው ብዙ መጽሓፍትና ጽሑፍ-ነክ ሥራዎች በሶፍትዌር ታትመዋል። ዶ/ር በቀለም ተመስግነዋል። ዶክተር ኣበራም የግዕዝ ፊደል የረዥም ጊዜ ተጠቃሚ ናቸው። ለኣሥር ዓመታት ያህልም የ“” (ኤልያስ ክፍሌ) “ላንዳፍታ” (መኮንን ገሠሠ) መጽሔቶች ተባባሪ ኣዘጋጅ ነበሩ። ዶክተሩ ዲጂታይዝ በኣደረጉት ግዕዝ በተለያዩ ርዕሶች ኢንተርኔት ላይ የተለያዩ ጽሑፎችን ኣቅርበዋል። የዶክተሩ ሥራዎች የተለያዩ መጽሓፍትና መጽሔቶች ውስጥም ተጠቅሰዋል። ምሳሌ፦ (ገጽ 526) , (ገጽ 128) ዶክተሩንም ስለ ሥራዎቻቸው የኣመስገኑ ብዙዎች ናቸው። ቪድዮዎችና ሌሎችም ኣሉ። ይህ “ኣበራ ሞላ” የውክፔዲያ () ገጽም በብዛት ከሚነበቡት ኣንዱ ነው። የዓማርኛና እንግሊዝኛ ቅልቅል ጽሑፎች ምሳሌ እዚህ ኣለ። ዶክተሩ ይኸን የዓማርኛ ዊኪፔዲያ ገጽ ከኣቀረቡት ፀሓፊዎች ኣራተኛ ናቸው። ገጹም በትልቅነት ኣንደኛ ነው። ሌላ ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል የአማርኛ ዊክፔዲያ ስመ እጽዋትና ስም አንስሳት መነሻዎች የዶክተሩ ጽሑፎች ናቸው። ዶክተሩ ከታዋቂ ሰዎች ኣንዱ ናቸው። በኣከናወኗቸው የተለያዩ ሥራዎች ጥቅሞቻቸው የተነኩ ጥቂት ሰዎች ስለእሳቸው የተጻፉ የእንግሊዝኛ ጽሑፍችን የሚሠርዙ ቢኖሩም ኣልተሳካላቸውም። ግዕዝ አከታተብ ዶክተሩ () ከ564 በላይ የሆኑትን የግዕዝ ዩኒኮድ ቀለሞች ማንኛቸውንም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተቡ ለፈጠሩት ቀልጣፋና ግሩም ኣዲስ ዘዴ መረጃ ፔንዲንግ ፓተንት () እዚህ ወይም እዚህ ማንበብ ይቻላል። ኣብሻ () በመባል በታወቀው በእዚህ ኣዲስ የመክተቢያ ዘዴ ወይም ሥርዓት ሕዝቡ በነፃ በአማርኛ መጻፍና የዓለም ድረገጾችንና የመሳሰሉትን (ኢንተርኔት) በአማርኛ መፈለግ እንዲችል (ፍሪታይፒንግ.ግዕዝኤዲት.ኮም) የሚባል ድረገጽ በ፳፻፪ ዓ.ም. ኣበርክተዋል። ከእዚያም ወዲህ ብዙ መቶ ሺህ ሰዎች ተጠቅመውበታል። በኣብሻ ሥርዓት ብዛቱ ከ፭፻ በላይ ከሆነው የግዕዝ ፊደል፣ ምልክት፣ ኣኃዝና ማዜሚያ ሌላ ኮምፕዩተሩ የሚጠቀምባቸውን የእንግሊዝኛ ቊጥሮችና ምልክቶችን ግዕዝ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ተጠቅሞባቸው መክተቢያዎቹ ተርፈዋል። በኣንድና ሁለት መርገጫዎች የእንግሊዝኛውን ቀለሞች እንዲከትብ የተሠራው የኮምፕዩተር የፊደል ገበታ ግዕዝን ወደ እንግሊዝኛው ዓይነት ኣከታተብ በቀረበ ዘዴ እንዲከትብ ሠርተዋል። በእዚህ ዘዴ ግዕዝ የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ ጣጣ ውስጥ ሳይገባ የእንግሊዝኛውን የኮምፕዩተር ገበታ በመጋራት፣ በማዋሃድና ለብቻውም እንዲጠቀም ሆኗል። ይኸንንም ያደረጉት በፓተንት ማመልከቻቸው እንደጠቀሱት ግዕዝን በቀላሉና በቀለጠፈ ዘዴ መክተብ የሚያስችል ዘዴ ስለኣልነበረ ነው። ነፃውና የሚሸጠው ግዕዝኤዲት ሶፍትዌር የተሸፈኑት በኣንድ የባለቤትነት መታወቂያ ስለሆነ ማስጠንቀቂያው ለሁለቱም ነው። ፓተንቱ ቢኖርም ባይኖርም ከፈጠሩት ዘዴ የተሻለ በኣሁኑ ጊዜ ስለሌለ ማንኛውምን ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብም ያስችላል። ለምሳሌ ያህል በፈጠሩት ኣዲስ ዘዴ ኮምፕዩተሩ በኣለው 47 መርገጫዎች የግዕዝ ሳድሳንና ኣኃዞች በኣንድ ኣንድ መርገጫዎች ሲከተቡ ሌሎች ከ400 በላይ የሆኑት የግዕዝ ቀለሞች እያንዳንዳቸው በሁለት መርገጫዎች ይከተባሉ። ስለዚህ በእዚህ ዘዴ መፈጠር የተነሳ ቀለሞችን በሁለትና ከእዚያ በላይ መርገጫዎች በመጠቀም ወይንም የግዕዝን ቀለም ላቲን በማይጠቀምበት ኣዲስና ኋላ ቀር ዘዴ እንደላቲን ቃላት በእስፔሊንግ መክተብ ኣያስፈልግም። ይህ በእንዲህ እንዳለ ዓማርኛውን በኣራት መርገጫዎች የሚያስከትቡ ዘዴዎችንና የኮምፕዩተር ፕሮግራሞች በነፃ በማደል እያዘናጉ በማለማመድ ላይ የኣሉም ኣሉ። ይህ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች በኣራት መርገጫዎች ስለማያስከትብና ሊያዛልቅ ስለማይችል ዓማርኛውንም ሆነ እንግሊዝኛውን ሳይጠቅም ሁለቱንም ከሌሎች የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች እንዳያጣላና እንዳያስተዛዝብ ዶክተሩ የፈጠሩት ይራዳል። ቸልተኝነት ከቀጠለ ግን የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ኣናሳ እንዳይሆኑ ሳያስተውሉ በተገኘው በመጠቀም ይሀን ወሳኝ ጊዜ ከማባከን መጠንቀቅ ያስፈልጋል። ግዕዝኤዲት የሚከትበው እንደ እንግሊዝኛው ኣከታተብ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ቢመስልም ከእንግሊዝኛው በተሻለ፣ በረቀቀ፣ ኃይለኛና ኣዲስ ዘዴ ስለሆነ ፊደላችንን በዓለም ላይ ለማስፋፋትና በድምፃዊነቱ ጥቅም ላይ ለማዋል በሚገባ ተዘጋጅቷል። ሥራውም ሳይንስን የተመረኰዘ ነው። የግዕዝ ፊደል የረዥም ጊዜ ተናጋሪዎችና ጸሓፊዎች የኣሉት ሲሆን ድምጽን እንዲወክል የተሠራውን የእንግሊዝኛውን ዓለም-ኣቀፍ ድምፃዊ ፊደል () ሊረዳ ይችላል። በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ቤንች፣ ምኢን፣ ሙርሲ፣ ሱሪ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኣውንጂ፣ ኦሮምኛ፣ ዓማርኛ፣ ዲዚ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎችንም ያስከትባል። ይህ የውክፔዲያ ገጽም የተጻፈውና የቀረበው በግዕዝ ፊደል ነው። ግዕዝኤዲት.ኮም () የኮሎራዶው ኣብሻ/የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ኩባንያ ሌላ የእሳቸውና ባለቤታቸው ወ/ሮ ሠናይት ከተማ ድረገጽ ነው። የሁሉም ስም ግዕዝኤዲት ቢሆንም የነፃው ኃይልና ኣጠቃቀም የተወሰነ ነው። ዶክተሩም እንዴት የግዕዝ ፊደል ለኮምፕዩተሮች፣ የእጅ ስልኮችና ለመሳሰሉት መቅረብ እንደሚቻል በሳይንሳዊ ምርምር የደረሱበትን ለገበያና በነፃ ከማድረስ ኣልፈው ለፊደሉ መብት ታግለው ስለተሳካላቸው በምርምሩ በመቀጠል ትክክለኛ መደብ ፈጥረዋል። እየተሻሻለም ነው። ስለዚህ እያንዳንዱን ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብን ጨምሮ ከኣሁን ወዲያ መጠቀም ኣስፈላጊ ኣይደለም። ሕዝቡም ይሀን ተገንዝቦ ሳይንስ በፈጠረው የተራቀቀ መሣሪያ በሳይንሳዊ ወጉና በማዕረጉ መጠቀም እንጂ ለተለያዩ ዓላማዎችና በነፃ የሚቀርቡት ኋላቀር ኣከታተቦች ኣንዳንዱን እያበላሹት እንደሆነ መገንዘብ ይገባል። ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲሠራ ኣዲስ ግኝት ሲቀርብ በኮምፕዩተር ዘመን ብቻውን ማሠራት በቂ ስለኣልሆነ ሞዴት የግዕዝና የእንግሊዝኛ ማተሚያ ነበር። የኮምፕዩተር ኣጠቃቀም ከዶስ ወደ ዊንዶውስ ሲዞር ዶክተሩ ኢትዮወርድን በማቅረብ ለመጀመሪያ ጊዜ ግዕዝ ዊንዶውስን እንዲጠቀም ኃይል ኣገኘ። የኢትዮወርድ ኢትዮኤዲትም ሌሎች ጥቂት የዊንዶውስ ፕሮግራሞችም ውስጥ ይሠራ ነበር፦ ምሳሌ ወርድፐርፌክትና ኳርክኤክስፕሬስ። በግዕዝኤዲት ኮምፕዩተር በግዕዝ እንዲጠቀም ሆነ። ግዕዝ ወደ እጅ ስልክ ሲገባም የግሉ የማቀነባበሪያ (የግዕዝኤዲት) ገበታ ኖሮት ስልኩን በፊደሉና ከላቲን ጋር በመጋራት እንዲሠራ ኣደረጉ። የግዕዝኤዲት ኣከታተብ ትክክለኛና ሳይንሳዊ ከመሆኑም ሌላ ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች በእኩልነት ተስተናግደዋል። የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ቀለሞቻቸውን በወጉና በቀላሉ እንዲጠቀሙ ኣስችሏል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት የዶክተሩ ፓተንት ማመልከቻ 20090179778 በሚከተሉት የኣሜሪካ ፓተንቶች ተጠቅሷል፦ 8,381,119 ፣ 8,645,825 ፣ 8,706,750 ፣ 8,700,653 ፣ 8,762,356 ፣ 8,812,733 ከጠቃሾቹም የፓተንቶች ባለመብት ዋነኛው ጉግል ነው። ይህ ለኢትዮጵያም ክብር ነው። ስለ ዶክተሩ ሥራ የኣስተዋወቁና የኣመሰገኑ ከኢትዮጵያውያን ማሕበሮች እስከ ዩኒቨርሲቲ ዩኒየን የኣሉ ቢኖሩም ስለ ሥራዎቻቸው የኣልሰሙም ኣሉ። በቅርቡ ከኣንድ ኣንባቢ ስለ ዓማርኛና እንግሊዝኛ ኣጻጻፎች ጥያቄ ለግዕዝኤዲት ፌስቡክ ቀርቦ ነበር። ጽሑፍን በግዕዝ ፊደል መጻፍ ያታርፋል። ኣንድን ገጽ በዓማርኛ ወይም እንግሊዝኛ ጽሑፎች ለመሙላት ዓማርኛውን የበለጠ ጊዜ ይወስድበታል። ምክንያቱም ዓማርኛ ቃላቱን ሲጽፍ ከእንግሊዝኛው በኣንድ ሦስተኛ ግድም በኣነሰ ስፍራ ስለሚያሰፍረው ነው። በእንግሊዝኛ ሦስት ገጾች ለሚያስፈልጉት በዓማርኛው ሁለት ገጾች ገደማ ይበቁታል። ይኸም የሆነበት ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ሲሆን ላቲን ፊደላዊ በመሆኑ ነው። እንግሊዝኛው የሚጻፈው በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ሲሆን ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ በሁለት መርገጫዎች ስለተከተበ እንግሊዝኛው ብልጫ የኣለው ይመስል ነበር። በቅርቡ ግን በዶ/ር ኣበራ ሞላ ግኝት ግዕዝን በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ ስለተቻለ ኣከታተቡ ከእንግሊዝኛው ጋር እኩል ቢመስልም በላጭ ሆኗል። እንግሊዝኛ 47 መርገጫዎች የኣሉትን ኮምፕዩተር ከዝቅ () መርገጫዎች ጋር በመጠቀም 94 ቀለሞችን ያስከትባል። ግዕዝኤዲት () የዝቅ መርገጫዎችን ሳይጠቀም ወደ 500 የግዕዝ ቀለሞችን ያስከትባል። ከላይ በቀረቡት ምክንያቶች ስፍራዎች ስለሚያስቀንስ ኣንድን ጽሑፍ ወረቀት ላይና በኮምፕዩተሮች ለማቅረብ ዓማርኛው ያታርፋል ማለት ይቻላል። ለምሳሌ ያህል “ዘ ኲክ ብራውን ፎክስ ጀምፕስ ኦቨር ዘ ሌይዚ ዶግ።” በዓማርኛ በ36 መርገጫዎች ተጽፎ 24 ስፍራዎች ይወስዳል። “.” በእንግሊዝኛ በ37 መርገጫዎች ተጽፎ 36 ስፍራዎች ይወስዳል። ይህ የእጅ ስልኮችንም () ኣጠቃቀም ይመለከታል። ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ጊዜና ስፍራ ያስባክናል። ከላይ የኣሉት ሦስት ምሳሌዎች እንደሚያሳዩት በኣነሰ የኆኄያት ግድፈቶች ( / አስፔሊንግ) እና ስፍራዎች () ማስከተብ ብልጫዎች የነበረው የግዕዝ ፊደል በዶ/ር ኣበራ ግኝት የተነሳ የግዕዝ ፊደል ሓሳብን በኣነሰ ጊዜ ()፣ መርገጫዎች () እና ገበታ () በማስከተብ ብልጫዎቹ ወደ ኣምስት ዓይነቶች ከፍ ብለዋል። ግዕዝ በእራሱ ፊደል እራሱን በዶክተሩ ግኝት ሲከትብ ከእንግሊዝኛው እስፔሊንግ ኣከታተብ የተሻለ ስለሆነ ግዕዝን በእንግሊዝኛ ፊደል እስፔሊንግ የሚያቀርቡትን ኣለመቃወም ሕዝቡን በማጃጃል ቀጥሎበታል። ግዕዝን ወደ ኮምፕዩተርና ጮሌ ስልክ ሲያስገቡ ፊደሉ የኣገኘውን ኣዲስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ በሚገባ እንዲጠቀም ዶክተሩ አቅርበዋል፣ አስተምረዋልም። ይህ መሻሻል ስለኣለበት በየጊዜው መከታተል ያስፈልጋል። የአክሱም ሐውልት ስለ ዶ/ር አበራ ሞላ እና የአክሱም ሐውልት ከጣልያን ማስመለስ ጉዳይ ያውቁ ኖሯል? ጣልያኖች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከኣክሱም የዘረፉትን የኣክሱም ሓውልት እንዲመልሱ በ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታት ወስኖ ኢትዮጵያ እና ጣልያንም በጉዳዩ ተስማምተው ነበር። የተስማሙትም ጣልያን በኣሥራ ስምንት ወራት በወጪዋ ሓውልቱን ኢትዮጵያ መልሳ ኣክሱም እንድትተክል ነበር። ይህ ስለኣልተፈጸመ በፍርዱ መሠረትሓውልቱ እንዲመለስ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም እና ኣቶ መለስ ዜናዊ ጠይቀው ጣልያን ለመመለስ ፈቃደኛ ኣልነበረችም። የሰውንም ልመና ስለኣልሰሙ ብስጭቱ ቀጠለ። በኋላም የተተከለበት ሮም ከተማ እንዳለ መብረቅ እንደመታው እንዲመለስ ኣቶ መለስ ዜናዊ ቢጠይቁም ሊያናግሯቸው እንኳን ፈቃደኞች ስለኣልሆኑና ጣልያኖች ስለኣልመለሱት የኢትዮጵያ ወዳጆች ሓውልቱ እንዲመለስ የተቻላቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ ግንቦት ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. በሮም ንግግራቸው መጠየቃቸው ይታወሳል። የሮም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞም ነበር። ቀደም ብሎም የኣንዳንድ ታዋቂ የዓለም ሰዎች፣ ኢትዮጵያውያንና የኣክሱም ሕዝብ የጥያቄ ፊርማ ጣልያኖችን ከኣለማስጨነቁም ሌላ ሓውልቱ ከተመለሰ ሥልጣኔን እለቃለሁ የኣሉም የጣልያን ባለሥልጣንም ነበሩ። ለኣለመመለስ ከቀረቡት ሰበቦች ሓውልቱ ጣልያን ኣገር ስለቆየ ጣልያናዊ ሆኗል፣ ቀደም ብሎ ፈቅዶት የነበረውን ገንዘብ የለንም በማለት፣ ሓውልቱ ስለኣረጀ ኢትዮጵያ ሲደርስ ይሰባበራል፣ በኣካባቢው ጦርነት ኣለ፣ በገንዘቡ ኣክሱም ያለውን ትልቁን የኣክሱም ሓውልት እንትከልበት፣ መመለስ የሚችለው ኣይሮፕላን ጦርነት ላይ ነው፣ ዓፄ ኃይለሥላሴ ሓውልቱን በስጦታ ለሮም ከተማ ሰጥተዋል ኢትዮጵያም ሓውልቱን ከፈለገች ለጣልያን መክፈል ኣለባት የኣሉም የጣልያን ኣክራሪ እንደነበሩ በኋላም ተደርሶበታል። ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ዶ/ር ኣበራም በግላቸው ለዩናይትድ እስቴትስ ፕሬዚደንት፣ ጥቂት ሴነተሮችና የኮንግረስ ወኪሎች እንዲረዱ የጻፉት ደብዳቤ መልስ ሳያገኝ ቀረ። በመጨረሻም ርዝመቱ 79 ጫማዎችና ክብደቱ 160 ቶን የሆነው ከ፲፯፻ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያለው የኣክሱም ሓውልት ሦስት ቁርጥራጮች ተደርጎ መጋዘን የተቀመጠው የትም ኣይሄድም ተብሎ በማዘናጋት ኣጀንዳ ቆየ። ወደ ኢትዮጵያ እንዳይመለስ ኣሜሪካ ኣውሮፕላንና ጣልያን ገንዝብ ከለከሉ የሚለውን የጦቢያ የካቲት ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ጽሑፍ የዓዩትና የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኸርስት በዩናይትድ እስቴትስ መማረር ያላስደሰታቸው ዶ/ር ኣበራ ሞላ ቅር ኣላቸው። በእዚህም የተነሳ ሓውልቱን በትናንሹ ኣስቆርጦ ገንዘብ ከዓለም ሕዝቦች ላይ በኢንተርኔት ማሰባሰብ እንደሚችሉ ኣዲስ ኣበባ ለሚገኘው የጣልያን ኤምባሲ በኢሜይል የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ከዓሳወቁ በኋላ ኣጣብቂኝ ውስጥ የገባው የጣልያን መንግሥት ወጪውን ከፍሎ ሓውልቱን እቦታው እንደሚተክለው ገለጸላቸው። በተጨማሪም ሌላ የጣልያን ኤምባሲ ባለሥልጣን የሆኑ ዶክተር ሰርቦ ሓውልቱን ለማስጫን ተስማሚ ኣውሮፕላን እያፈላለግን ነው ብለው መጋቢት ፫ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ለዶ/ር ኣበራ ኢሜይል ላኩ። ይኸንንም ለሓውልቱ መመለስ ለኣያሌ ዓመታት ሲታገሉ ለነበሩት ፕሮፌሰር ገልጸው ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ሊረዱዋቸው ስለጀመሩ በኢሜይል ይጻጻፉ ስለነበረ ላኩላቸው። ፕሮፌሰር ፓንክኸርስትም የዶክተሩን ሓሳብ ከሰሙ በኋላ የታችኛውን ሁለት ማስቆረጥም እንደሚያስፈልግና ገንዘብ ሊዋጣ እንደሚችል ጣልያኖችን ማሳወቅ እንዲከፍሉ ሊያስገድዳቸው ሳይችል እንደማይቀር ደግፈው ኣስታውቀዋቸው ነበር። ግንኙነት ስለኣልነበራቸው ለኢትዮጵያ ባለሥልጣኖች ግን ሳያሳውቁ ኣንዳንዶቹን ጽሑፎች ኢትዮፒክ.ኮም ድረገጻቸው ላይ ቢያስቀምጡም ብዙዎቹ ስለኣላነበቡት ጣልያን ወጪውን ለምን ለመክፈል እንደተስማማች ቢጻፍም በጊዜውና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሳይታወቅ የቆየ ይመስላል። ለኢትዮጵያ መንግሥት ግን ጣልያኖች ገንዘቡን እንደሚከፍሉ እስከ ሓምሌ ፺፮ ዓ.ም. ድረስ ያላሳወቁ ይመስላል። ጣልያኖች ቃላቸውን ደጋግመው ስለኣጠፉ እንደሚመልሱ የተስማሙበትንና የዶክተሩን ጉዳይ በሚገባ የሚያውቁት ፕሮፌሰር ፓንክኸርስትም ታግሰዋል። ስለ ገንዘብና ኣይሮፕላን መጥፋት ጣልያኖች ሲያወሩ መቆየታቸውን ዘ ጋርድያን ጋዜጣ የኣተመው ኣንድ ምሳሌ ነው። በእዚህም ጊዜ (ሰኔ፣ ፺፮) ለሓውልቱ የብረት ማቀፊያ ተሠራለት። በመጨረሻም ሓውልቱ በ፺፰ ሲመለስ እንኳን ደስ ያለዎት የሚል የምስጋና ኢ.ሜይል ዶክተሩ ስለጉዳዩ ለዓመታት ለታገሉት ፕሮፌሰር ላኩ። ኤምባሲውም ዶ/ር ኣበራን ድንጋይ ከምታመላልስ ለረሃብተኛው ሕዝብ በገንዘቡ እህል ግዛበት ያለበትን ኢሜይል ኣስታውሰዋቸው ሓውልቱ ኢትዮጵያ ሲደርስ ፕሮፌሰሩ ደረሰኝ ብለው ከኣቀረቡት የእንግሊዝኛ ኢ.ሜይሎች መካከል የዶክተሩ ኣንዱ ነበር። ኣሜሪካኖችም የሓውልቱን ቁርጥራጮች ትክክለኛ መጠን ለማወቅ ተጠይቀው ያወጡትን ወጪና የኣክሱም ኣይሮፕላን ማረፊያ ችሎታ ያጠኑበትን ገንዘብ ጣልያኖች ኣልከፈሉንም ብለዋል። በእዚህ ኣኳኋን ወደ ስምንት ሚሊዮን ዶላር የጣልያን መንግሥት ወጪ ሓውልቱ በሩስያ ኣንቶኖቭ ኣይሮፕላን ከጣልያን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ በየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት መኃንዲሶች እርዳታና ሥራ (ኢንጂነር ክሮቺ) ኣክሱም ተተክሎ ነሓሴ ፳፱ ቀን ፳፻ ዓ.ም. ተመርቋል። ቪድዮዎችም እዚህ ዓፄ ኃይለሥላሴ ሓውልቱን ጣልያኖች ከኣክሱም ሲወስዱትም ከመቃወማቸውም ሌላ ለብዙ ኣሥርት ዓመታት ሓውልቱ እንዲመለስ በሮም የኢትዮጵያ ኣምባሳደሮችና በየተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ወኪሎች ጠይቀዋል። የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኣክሱም እንዲመለስ በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመን መንግሥት የኢትዮጵያ ምክር ቤት ጠይቆ ነበር። ፕ/ር ፓንክኸርስት የኣክሱም ሓውልት ለኢትዮጵያ እንዳልተመለስ ለኣንድ የጣልያን ጋዜጣ በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. የጻፉትን የኣነበቡ ብሩኖ ኢምፔሪያሊ ለኣንድ ጋዜጣ የድጋፍ ደብዳቤ ጻፉ። የተጻፈውን የኣነበቡ ቪንሴንዞ ፍራንካቪግሊያ፣ ጁይሴፔ ኢንፍራንካ እና ኣልበርቶ ሮሲ የተባሉ ምሁራን ሓውልቱ እንዲመለስ ለጣልያን መንግሥት ደብዳቤ ከጻፉ በኋላ ፕሮፌሰሩም ይኸን ድጋፍ እንደሰሙ ኢትዮጵያውያን ፊርማ እንዲያሰባስቡ ጠየቁ። በእዚህም በመተባበር ከ500 ፊርማዎች በላይ በማሰባሰብ ከተሳተፉት መካከል ኣሰፋ ገብረማርያም፣ ልጅ ሚካኤል ዕምሩ፣ ሺፈራው በቀለ፣ ክሎውድ ሰምነር፣ ደኒስ ጀራርድ፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ ክቡር ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ፣ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን፣ ተክለጻዲቅ መኩሪያ፣ ተፈራ ደግፌ፣ ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ፣ ፕ/ር ኣቻምየለህ ደበላ፣ ፕ/ር ኣሸናፊ ከበደ፣ ካሳሁን ቸኮል፣ ሃሪ ችሃብራና ራስተፈሪያን ነበሩበት። በዓመቱም ፕሮፌሰሩን የጨመረ ፲ ሰዎች የኣሉት የኣስመላሽ ኮሚቴ ተቋቋመ። ፕ/ር ፓንክኸርስት ስለ ጉዳዩ ካነሱበትና ሌሎችም በእየጊዜው ሲጽፉ ሓውልቱን ለማስመለስ ከ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ጀምሮ የኣምስት ዓመታት የኣስተዋጽዖ ዝርዝር ውስጥ የሚከተሉት ኣሉበት። የኣዲስ ኣበባ ምክር ቤት፣ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የጥያቄ ፊርማ፣ ፕ/ር እስቲቨን ሩበንሰን፣ ፕ/ር ደኒስ ማክ እስሚዝ፣ ኣቡነ ጳውሎስ ፭ተኛ፣ ዶ/ር ሳሊም ኣህመድ ሳሊም፣ ፕ/ር ፓስካል ጄ. ኢምፐራቶ፣ ፕ/ር ፍረደሪክ ጋምስት፣ ፕ/ር ኖርማ ኮምራዳ፣ ራጌሽዋር ሲንግ፣ ባማን ኣሊፍ፣ ዶ/ር ነቪል እስሚዝ፣ ሲይልቭያ ኤይሊንግ፣ ግለንዳ ጃክሰን፣ ኣቶ ገብሩ ኣሥራት፣ ፊታውራሪ ኣመዴ ለማ፣ ፊታውራሪ ኣበባየሁ ኣድማስ፣ ቀኛዝማች ቢያዝን ወንድወሰን፣ ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር፣ ሻለቃ ዻራርቱ ቱሉ፣ ዶ/ር ፈቃዱ ገዳሙ፣ ልዑልሥላሌ ተማሙ፣ ኢንጂነር ታደለ ብጡል፣ ተስፋዬ ዘለለው፣ ሚስስ ዊንዞፕ ቦዝወል፣ ኣንጀሎ ደል ቦካ፣ ዶናልድ ክረሜይ፣ ጆን እስፔንሰር፣ ዴቪድ በክስተን፣ ኣልበርቶ እስባክቺ፣ ሰይድ ሳማታር፣ ቪራጅ ጉፕታ፣ ፕ/ር ሃጋይ አርሊች፣ ሪቻርድ ግሪንፊልድ፣ ፒተር ጋረትሰን፣ ዩሪ ኮቢስቻኖቭ፣ ማርያ ራይት፣ ካትሱዮሺ ፋኩይ፣ ጃክ ጎትሌ፣ ፕ/ር ኢማኑኤል ሴሚ፣ ሮጀር ሽናይደር፣ ፕ/ር ክሪስቶፈር ክላፋም፣ ፕ/ር ፍረድሪክ ሃሊደይ፣ ፖውል ብሪትዝኪ፣ ኣሊ ማዝሩይ፣ ቶማስ ፓከንሃም፣ ኮህን ለጉም፣ ኬረን ዳልተን፣ ሆዜ ጃፊ፣ ፕ/ር ዊሊያም ዲያኪን፣ ዶ/ር ኪርስተን ፒደርሰን፣ ካትርይን ባርድ፣ ዶ/ር ረይደልፍ ሞልቬር፣ ኣይቫን ኣድለር፣ ዊልፍረድ ተሲገር፣ ግራሃም ሃንኮክ፣ ሰር በርናርድ ብሬይን፣ ሉትዝ ቤከር፣ ሮደሪክ ግሪየርሰን፣ ሪታ ማርሌይ፣ ጀርሜን ግሪር፣ ሲሮ ታደኦ፣ ኒኮላ ደማርኮ፣ ፕ/ር ኤፍሬም ይስሃቅ፣ ፕ/ር ሥዩም ገብረእግዚኣብሔር፣ ዶ/ር ጌታቸው ኃይሌ፣ ፕ/ር ኣሸናፊ ከበደ፣ ዶ/ር ካሳሁን ቸኮል፣ ዶ/ር ኣስፋወሰን ኣስራቴ፣ ልጅ ዘውዴ ኃይለማርያም፣ ሳሙኤል ፈረንጅ፣ ሪቻርድ ባልፍ፣ ሃሪ ካህን፣ ዶ/ር ካሳይ በጋሻው፣ ሪታ ፓንክኸርስት፣ ክቡር ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ፣ ኣርቲስት ኣፈወርቅ ተክሌ፣ ሴጉን ኦሉሶላ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይገኙበታል። ሰለ ሓውልቱ ጉዳይ በየጊዜው በመጻፍ ከተራዱትም ውስጥ “ኢትዮፒያን ሪቪው” (ኤልያስ ክፍሌ)፣ “ኢትዮፕያን ሬጂስተር” (ግርማ በቀለ)፣ “ኢትዮፕያን ኮመንቴተር”፣ “ኣዲስ ትሪብዩን” እና “ቤዛ” ተጠቅሰዋል። ሓውልቱ እንዲመለስ እስከ ፲፱፻፺ ዓ.ም. እንቅስቃሴውን በመቀጠል ከተዘረዘሩት መካከል የሚከተሉት ኣሉበት። የኣክሱም ሓውልት ኣስመላሽ ኮሚቴ፣ የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ፣ ኣቶ ኃብተኣብ ባይሩ፣ ፕ/ር ሳሙኤል ኣሰፋ፣ ኣቶ ዳዊት ዮሓንስ፣ የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ ፕ/ር ባሕሩ ዘውዴ፣ ማርኮ ቪጎኒ፣ የትግራይ ክልል ፓርላማ፣ ቶኒ ሂኬይ፣ ናፍታለም ኪሮስ፣ እስቲፈን ቤል፣ ኣልበርቶ ኢምፔሪያሊ፣ የሮም ኢትዮጵያውን፣ ጃራ ኃይለማርያም፣ ክቡር ኣቶ ወልደሚካኤል ጫሙ፣ ክቡር ኣቶ ሥዩም መስፍን፣ ፕ/ር ፍራንካቪግሊያ፣ በላይ ግደይ፣ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙ፣ ፕ/ር እንድርያስ እሸቴ ፣ ፕ/ር ኣበበ ከበደ ፣ ክቡር ኣቶ ተሾመ ቶጋ፣ ጆርጅዮ ክሮቺ፣ የታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፊርማ፣ ፲፬ሺህ ፊርማ የፈረሙ የኣክሱም ሕዝብና ብዙ ሺህ ፊርማ ያለው በዓለም ላይ ያሉ ኢትዮጵያውያና ሌሎች የጥያቄ ፊርማ (ፔቲሽን)፣ የጥቂት ኣፍሪቃ ኣገሮች ኣምባሳደሮች ደብዳቤዎችና ሌሎችንም ጠቅሷል። ስለ ፊርማውም በማሰማት የቢቢሲ ሬድዮና ቴሌቪዥን፣ የካናዳ ሬድዮ፣ የእንንግሊዝ፣ የጣልያንና ኣንዳንድ የዓለም ጋዜጣዎች ትኩረት በመስጠት ረድተዋል። ኣንድ ቪድዮም ተሠርቶ ነበር። ለእዚህ ጉዳይ ከተረባረቡት መካከልም ብርሃኑ ተሰማ፣ ልዑልስገድ ተማሞ፣ ቢያዝን ወንድወሰን፣ ኣበባየሁ ኣዳማ፣ ኣፍሮሜት ()፣ ኣሉላ ፓንክኸርስት፣ ታጋስ ኪንግ፣ ቶኒ ሂኪ፣ ሬናቶ ኢምፔሪያሊ፣ ጌይል ዋርደን እና ኣንድሩ ሎውረንስ ነበሩ። እዚህ የቀረበው በስም የተጠቀሱትን ብቻ ስለሆነ ወደፊት ማሟላትና ስለ እያንዳቸውም በስማቸው መጻፍ ይቻላል። ከእዚህ ሁሉ ድካም በኋላ ጣልያኖች ሓውልቱን እንደሚመልሱ ቃል ገብተው በ፲፱፻፺ ዓ.ም. ይመለሳል ተብሎ (ኢትዮጵያም ፕሮፌሰር ፓንክኸርስት የኣሉበት የኣክሱም ሓውልት ኣስመላሽ ኮሚቴ በ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ተቋቁሞም ስለነበረ (በ1988 ዓ.ም. ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለማስታወቂያና ባህል ሚኒስቴር ሐውልቱን ለማስመለስ የሚረዳ ብሔራዊ ኣስተባባሪ ኣካል እንዲቋቋም በተጠየቀው መሠረት፣ ሓውልት ኣስመላሽ ብሔራዊ ኮሚቴም ተቋቁሞ ነበር።) ) የጣልያን ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ሲጎበኙ ይቅርታ ከጠየቁም በኋላ የመመለሱ ጉዳዩ በወሬ ቀረ። ይህ የኢትዮጵያና የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ስለ ሓውልቱ መመለስ ከተፈራረሙና ቴምብር ሁሉ ከተሠራ በኋላ ነበር። በመጨረሻም በዶ/ር ኣበበ ከበደ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ኔትወርክ በኩል ለጣልያን ጠቅላይ ሚኒስቴር በእንግሊዝኛና ጣልያንኛ የተጻፈው የልመና ደብዳቤ መልስ ሳያገኝ ቆይቶ በዓመቱ ግድም ሓውልቱን መብረቅ መታው። ሓውልቱን መብረቅ ሳይመታው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስርት ለጣልያኑ ኣቻቸው በነበሩት ውለታዎች መሠረት ሓውልቱ እንዲመለስ ደብዳቤ ጽፈው መልስ እንኳን ተነፈጋቸው። እንዲህም ሆኖ ሓውልቱ እንዲመለስ የደገፉ ጣልያኖች ነበሩ። የጣልያን መንግሥት ግን ለመመለስ ፈቃደኛ ስለኣልነበረ ተስፋ ተቆርጦ ነበር። የሓውልቱ መመለስ ጉዳይ እንደገና ያንሰራራው ጣልያኖች ሓውልቱን ሮም ሲተክሉት ብረት ኣስገቡበት እንጂ ከመብረቅ ስለኣልተከላከሉት ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መብረቅ ከመታውና ከላይ በኩል ተሰብሮና ከተጎዳ በኋላ ነበር። ምክንያቱም ሌላ መብረቅ ቢመታው ሓውልት መሆኑ ቀርቶ የድንጋይ ክምር ሊሆን ስለሚችል ከልመና ያለፈ ኣስቸኳይ እርምጃ በኣንዳችን መወሰድ ስለነበረበት ነው ዶክተሩ በግላቸውና በብቸኝነት በጉዳዩ የገቡበት። የሚያሳዝነው ግን ሓውልቱን መብረቅ ከመታውም በኋላ እንኳን ለኢትዮጵያ እንዳይመለስ ተቋውሞ መቀጠል ነበር። ከእዚህ በላይ ለተዘረዘሩትና ሌሎችም ለኢትዮጵያ ስለ ኣደረጉት ኣስተዋጽዖ በተለይ ለፕሮፌሰር ፓንክኸርስት እግዜር ውለታቸውን ይመልስልን። ጣልያኖች የኣድዋን ድል ለመበቀልና ኢትዮጵያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጣልያንን ለሁለተኛ ጊዜ ስለ ኣሸነፈች ተበሳጭተው ሓውልቱ ላይ ቢንጠላጠሉም ከኣክሱም የወሰዱትን ሓውልት ሌላ ትውልድ ኣስመልሷል። ታሪኩ እንዳይጠፋ ኣንድ ቦታ መጻፍ ተገቢ ነው። ሓውልቱም ግዙፍ፣ ታዋቂና ተደናቂ በተባበሩት መንግሥታት የተመዘገበ የዓለም ቅርስ እንጂ ጉራም ኣይደለም። ይህ ሲደረግም በየተባበሩት መንግሥታት ስምምነት መሠረት ይኸን ትልቅ ቅርሷን ለማስመለስ ለዓመታት ስትታገል ኢትዮጵያን የረዳት መንግሥት ኣልነበረም። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት እንኳን ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ለኢትዮጵያ ይመለስ ኣላለም። ማንም ኣያስገድደንም ብለው የዓለም ሕዝቦች ላይ ሲቀልዱ የነበሩትን ጣልያኖች ኣንድ ሰው ሊያስመልሰውና እንደሚዋረዱ ኣስጠንቅቆ ሓውልቱን በማስገደድ ከማስመለስ በስተጀርባ ትምህርትነትም ኣሉት። ጣልያኖች የኣክሱምን ሓውልት ዘርፈው ከ፷፱ ዓመታት በኋላ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የመለሱት በዶክተሩ እንዳይዋረዱ ተገድደው እንጂ ወደ'ው ኣይደለም። ጣልያኖች በዶክተሩ ያለጉራ የተሰጣቸውን በጎ ፈቃድ ተጠቅመው ሓውልቱን ቢመልሱም በፈቃዳችን መለስን ብለው ሸንግለዋል። ምክንያቱም በፈቃድ ለመመለስ ብዙ ኣሥርት ዓመታት መፍጀት ባላስፈለገ ነበር። በፈቃድ ለመመለስ ቆራርጠው ድንጋያችሁን ውሰዱ በኣላሉ ነበር። በፈቃድ ለመመለስ ቆራርጠው ከኣስቀመጡበት ሮም ከተማ ለዘለዓለሙ የትም ኣይሄድም በኣላሉ ነበር። ከእዚያም ወዲህ ከዘረፏቸው መካከል እንኳን በፈቃዳቸው ተለምነውም ለኢትዮጵያ የመለሱት ሌላ ቅርስ የለም። የኢትዮጵያ መሪዎች ሥልጣን ላይ ሲያተኵሩ ግፍ የሠሩባት ለፍርድ ሳይቀርቡና በቢሊዮን ዶላሮች ሊቈጠር የሚችል ካሳ ጣልያንን ኣልኣስከፈሉም። (ሆኖም ሓውልቱ ሮም ሲነቀልና ኢትዮጵያም ሲተከል ጣልያኖች ከኢትዮጵያውያን ጋር ተባብረዋል።) ግን፤ ይባስ ብለው ጣልያኖች በ፳፻፬ ዓ.ም. ለግፈኛው ግራዚያኒ ሓውልት ስለሠሩ ከታሪክ መማር ሳይጠቅመን ኣይቀርም። የቫቲካን ካቶሊክ ጳጳሶችም ከፋሺስት ጋር በመተባበር ወረራውን ቄሶቻቸው ስለባረኩና ስለሌሎች ጥፋቶችም ይቅርታ መጠየቅ እንኳን ከብዷቸዋል። በእዚህ ጉዳይ ለሃገር በመቈርቈር ኢትዮጵያ ፍትሕ እንድታገኝ የሚታገሉ ኣሉ፦ ኪዳኔ ዓለማየሁ። የኣሁኖቹም መሪዎች ስልጣን ላይ እየኣሉ ጣልያን ለግራዚያኒን የሠራችውን ሓውልት እስክታፈርስ (እንደእነ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም የኣሉትን ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ከማሰር ይልቅ ) ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ማቋረጥ ያንስባቸዋል። በ፳፻፮ ዓ.ም. ጄፍ ፒይርስ () የሚባሉ ታዋቂ ካናዲያዊ ደራሲ ስለ ኢትዮጵያውያን ጀግንነትና ጣልያንን በድጋሚ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በማሸነፍ ዓለምን እንደቀየሯት በጻፉት ": 978-1-62914-528-0 አና : 978-1-63220-096-9) መጽሓፋቸው የኢትዮጵያን በደል የማይረሱ ዛሬም እንዳሉ በማሳሰብ ስለ ኣክሱም ሓውልት ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ሲያሰፍሩ ዶክተሩን () ገጽ 552 ላይ ጠቅሰዋል። “...” በማለት ጽፈዋል። የፒይርስን መጽሓፍ መግቢያ የጻፉት ፓንክኸርስት ናቸው። ስለ ዶክተሩ ኣስተዋጽዖ የኣሰሙም ጥቂቶች ኣሉ። ኢትዮጵያን-ኣሜሪካን ፎረም ዶክተሩን የ2013 የዓመቱ ሰው በማለት ዕውቅና ሲሰጣቸው ከኣቀረባቸው ሥራዎቻቸው ኣንዱ ጣልያን የኣክሱምን ሓውልት በወጪዋ ስለኣልመለሰች እሳቸው ገንዘቡን ከዓለም ሕዝቦች በማሰባሰብ ሓውልቱን በትናንሹ ኣስቆርጠው ወደ ኢትዮጵያ ሊያስወስዱ እንደሚችሉ ከኣስፈራሩ በኋላ መሳካቱን ጠቅሷል። በሓምሌ ፳፻፰ ዓ.ም. ዶክተር ኣበራ ንግግር እንዲያደርጉ የተጋበዙበት የዝነኛው ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተቋም የግብዣ ደብዳቤ ትርጕም እንደሚከተለው ነበር። “ዓማርኛን ዲጂታይዝ በማድረግዎ ተወዳዳሪ የሌለው ዘመናዊ እድገት ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲኖር ኣድርገዋል፣ እንዲሁም ተጽንእዎ ባህላዊ ቅርሶችን ወደ ማስጠበቅ ዘልቆ የኣክሱምን ሓውልት ወደ ትግራይ ሲያስመልሱ በጉዳዩ ባይገቡበት ኖሮ ይህ የኢትዮጵያ ቅርስ ላይመለስ ይችል ነበር” ይላል። የኢትዮጵያን ቅርሶች በማስከበርና በጥሩ ዓርዓያነት እ.ኤ.ኣ. በ2016 ሽልማት ተሰጥቷቸዋል። በቅርቡም በፕሮፌሰር ፓንክኸርስት ከእዚህ ዓለም በሞት መለየት የተነሳ ሓውልቱን ኣስመልክቶ ከሰይፉ ብሻው ጋር የተደረገ ቃለምልልስ እዚህ ኣለ። ቀደም ብሎም ከኢሳት ሲሳይ ኣጌና ጋር በተደረገው ቃለ ምልልስ ስለ ኣክሱም ሓውልት ኣስተዋፅዖዋቸው እዚህ ነበር። ዶክተሩ ከብዙ ዓመታት ቆይታ በኋላ ኢትዮጵያ ሄደው ሳለ የኣክሱምን ሓውልት ጎብኝተዋል። በኅዳር ፳፻፲ የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ የዕውቅና ሽልማት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ሲሰጥ ከጠቀሳቸው ኣንዱ የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስፈራራት ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ መሆናቸውን ነበር። በግንቦት 2008 ዓ.ም. በኣገራዊ የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ኣዲስ ኣበባ ሲደረግ ሟቹን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ሌሎች 250 ሰዎችና ለሓውልቱ መመለስ ጥረት ያደረጉ የኣስመላሽ ብሔራዊ ኮሚቴ አባላትና ባለሃብቶችን የኣካበተ ነበር። ለጥረቱ ሽልማት መሰጠት ያስፈለገው ኣንዳቸው ኣሜሪካ መጥተው ሓውልቱን ኣስመለስኩ ሲሉ ማን እንዳስመለሰ ከተነገራቸው በኋላ ነበር። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ስለ ዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በዓማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ የተጻፉ ኢንተርኔት ላይ ብዙ የሉም። በእንግሊዝኛው እንደሚደረገው ኢትዮጵያውያን ፊደላቸውን በመጻፊያ መኪና መሣሪያ ( / አማርኛ ታይፕራይተር) ለመጠቀም ተመራምረው ከደረሱበት ዘዴ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል () የኢ/ር ኣያና ብሩ የ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. (እ..ኤ.ኣ. 1932) ገደማ ግኝት ሥራ ላይ ውሏል። በእዚህ የተነሳ ኢንጂነሩ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ሊቅ ናቸው። ከመቶ በታች መርገጫዎች የኣሉት የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ ከሁለት መቶ በላይ ለሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች እንዲብቃቃ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል ኣስፈለገ። “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ኣሉ እንጂ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” እና “ሡ” ስለሌሉ የመቀነስ ምልክትን የመሰለ “-” ከሌላ መርገጫ በመክተብ “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ጎን በማስቀመጥ ቅጥሎቹ ካዕቦቹን ስለሚመስሉ ተመልካቹ እንዲቀበላቸው ሆነ። ኣንዱን መቀጠያ ብዙ ቀለሞች ሊጋሩት ስለሚችሉ የሁሉም ቀለሞች በኣለመኖር የተነሳ መርገጫዎች መቆጠብ ተቻለ። “ሃ” እና “ማ’ እንጂ “ሂ”፣ “ሚ”፣ “ሄ” እና “ሜ” ስለሌሉ “ሃ” እና “ማ” እግሮች ጎን መስመር ወይም ቀለበት በማስቀመጥ እነዚያን በሚመስሉ ቅጥሎች እንድንጠቀም ሆነ። እነ “ቻ”ን የመሰሉ ቀለሞች ከታችና ከላይ ከሁለት መርገጫዎች “ተ” ላይ በሚቀጠሉ ነገሮች ስፍራው ወደኋላ እየተመለሰ ሦስት ነገሮች ኣንድ ፊደል እንዲመስል ተሠሩ። ስፍራ ስለኣነሰ እንደነ “ኳ” ያሉ ቀለሞች “ካ” ስር በተቀመጠ መስመር በሚሠሩ ኣዳዲስ ቀለሞች ተተኩ። የ“ላ”ን ግራ እግር ማሳጠር ስለኣልተቻለ “ለ” ቀኝ እግር ላይ ከመስመር በታች በወረደ መቀጠያ የ“ለ” ቀኝ እግር ረዝሞ ያልተለመደ መልክ ይዞ ቀረበ። በመቀጠል ሊሠሩ ለማይችሉ ቀለሞች የእራሳቸው ስፍራ ሲሰጣቸው ቦታ ስለኣልበቃ ካልገቡት መካከል የዓማርኛ ኣራት ነጥብ ኣሉበት። ስለዚህ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና የተመረኮዘውና ኣከታተቡ የተንፏቀቀ ፊደል በኣንድ የእንግሊዝኛ ገበታ ምትክ መቀጠል ላይ ነው። የዓማርኛ ቀለም ግን እያንዳንዱ እራሱን የቻለ ስለሆነና ኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ስለማይበቃው የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ፊደል ዓማርኛ ኣይደለም። ፊደላት ለኮምፕዩተር ሲሠሩ ተለያይተው እንዲቀርቡ ሲደረግ የታይፕራይተሮቹ ግን እንዲነካኩ ተንፏቅቀው የተሠሩ ስለሆኑ ቦታዎቻቸውን የኣልጠበቁም ናቸው። ይህ ሁሉ ሲደረግ እንደእነ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የመሳሰሉት ሲጠቀሙ የነበሩት በትክክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች ነበር። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመን ተጀምሮ በደርግ ዘመን የኣበቃ የ፶ ዓመታት ግድም ዕድሜ የነበረው ቴክኖሎጂ ነው። የኣማርኛ ታይፕራይተር የሠሩ ሌሎችም ኣሉ። የኣማርኛ ታይፕራይተር ቴክኖሎጂ ያበቃለትም ዶክተር ኣበራ ሞላ የግዕዝን ፊደል ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው እ.ኤ.ኣ. በ1987 ሞዴትን ለገበያ ኣሜሪካ ውስጥ ስለኣቀረቡ ነበር። ስለዚሁ እውነታ ማቲው ሊንዳ በቅርቡ እንደጻፉት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በማድረግ የዓማርኛውን ታይፕራይተር ሥራ ኣጥ ኣድርገውታል ይላል። የዓማርኛ ፊደል የመክተቢያ ገበታና ዘዴ ስለ ኣልነበሩት ዶክተሩ ፊደሉን ወደ ኮምፕዩተር ሲያስገቡ ዘዴዎቹን ለመጀሪያ ጊዜ ከመፍጠር ሌላ የዓማርኛ የመጻፊያ መኪና ቅጥልጥል ፊደልና ኣከታተቡ ወደ ኮምፕዩተር እንዳይገባ ጽፈዋል። ኣንዳንዶቹም የቆዩና ኣዳዲስ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው። ፩ኛ. የዓማርኛ ፊደላት ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆኑ ዓማርኛ ያልሆኑ ፊደላት መኖር ዋጋ የለውም። በእንግሊዝኛው የጽሕፈት መኪና በዓማርኛ ለመጠቀም የተሠራው ዘዴ ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂ ነው። እንኳን ዓማርኛውን የማይጽፍ የጽሕፈት መኪና በሚገባ እንግሊዝኛውን የሚጽፈው የእንግሊኛ የጽሕፈት መኪና ዋጋ ኣጥቶ ሙዚየም ገብቷል። ስለዚህ የኮምፕዩተር ኣከታተብ ማሰልጠኛዎች የኣማርኛ ታይፕራይተር ኣከታተብ ማስተማር መተው ይጠበቅባቸዋል። ፪ኛ. የእንግሊዝኛው የመጻፊያ መኪና የተሠራው ለእያንዳንዱ የላቲን ፊደል መክተቢያና የመርገጫ ስም በመመደብ ሲሆን የዓማርኛው የመጻፊያ መኪና እነዚያን የሉትም። ዶክተሩ ለግዕዙ መክተቢያና የመርገጫ ስም ለመጀመሪያ ጊዜ ለኮምፕዩተር ፈጥረውለታል። ፫ኛ. የዓማርኛ የመኪና ፊደላት የሚሠሩት ለተወሰነ መጠን ተስተካክለው ወረቀት ላይ እንዲሰፍሩ ነው። በኮምፕዩተር ግን ኣንዱን መጠን መጨመርና መቀነስ ይቻላል። የመኪና ፊደላት ቁርጥራጮች መጠን ሲለወጥ ቅጥሎቹ ይደበቃሉ ወይም ክፍተታቸው ይጨምራል። የገጹ ስፋት ሲጠ'ብ ወይም ሲሰፋ ቅጥሎቹ ብቻቸውን ወደ ኣዲስ መስመር ሊዞሩ ይችላሉ። ቅጥሎቹ ስለሚበጣጠሱ ማሕተምን የመሳሰሉ ነገሮች ኣያሠሩም። ስለዚህ ቅጥልጥል የመኪና ቀለሞች የትክክለኛው ፊደል ተጠጊ እንጂ እራሳቸውን ችለው ሁሉንም ሥራዎች ስለማያሠሩ ኣስፈላጊ ኣይደሉም ብለው ዶክተሩ ጽፈዋል። በቅጥሎች ተንቀሳቃሽ የሚገላበጡ የሲኒማ፣ ቴሌቪዥና ቪድዮ ፊደላት ሊሠሩባቸው ኣይችልም። ፬ኛ. የላቲኑ የመጻፊያ መኪና እያንዳንዱን ቀለም የሚከትበው በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ሲሆን የዓማርኛው መኪና ከእዚያ በላይ መርጫዎችን ይጠይቃል። ስለዚህ ዓማርኛ ሳያስጽፍ ብዙ መርገጫዎችን መነካካት በሚያስፈልግ ዘዴ ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ከቀረበ ከ፴ ዓመታት በኋላ ዛሬም በ፳፻፱ ዓ.ም. መቀጣጠል ጥቅም የለውም። በኣብሻ ሥርዓት የተከተበውን ትክክለኛ ቀለም ለመሰረዝም ኣንድ መርገጫ በቂ ነው። ለኣስቀጣይና ተቀጣይ ግን ኣንድ መሰረዣ በቂ ኣይደለም። ፭ኛ. ወረቀት ላይ ሲሰፍሩም ሆነ የኮምፕዩተር እስክሪን ወይም መዝገብ ኣብዛኛዎቹ የዓማርኛ መኪና ፊደላት ከኣንድ በላይ ስፍራና ኮድ ይጠይቃሉ። ይህ ወጪ ያስጨምራል። የግዕዝና የላቲን የኮምፕዩተር ፊደላት እያንዳንዳቸው የሚያስፈልጓቸው ኣንድ ስፍራ ብቻ ነው። ፮ኛ. የፊደል ዋና ዓይነቶች ሁለት ናቸው። ኣንደኛው የሁሉም ቀለሞች ስፋት እኩል () ሲሆን ሌላው የተለያዩ () ስፋቶች ያለው ነው። በቅጥልጥል የዓማርኛ የመጻፊያ መኪና ቁርጥራጮች ስፋታቸው እኩል የሆኑ ቀለሞች መሥራት ኣይቻልም። በእንግሊዝኛና ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት ግዕዝ ቀለሞች ሁለቱንም ዓይነቶች መሥራት ይቻላል። ፯ኛ. ስፍራ ስለኣነሰ የግዕዝ ኣኃዞች ቀርተው የእንግሊዝኛው ቍጥሮች ብቻ የዓማርኛው ኣኃዛት ሆነው በዓማርኛው የጽሕፈት መኪና ቀርበዋል። ይህ ለግዕዙ ኣኃዞች መዳከም ኣንዱ ምክንያት ሆኗል። ግዕዝን ዲጂታይዝ ከማድረግ ሌላ ኣኃዞቹን ለማሟላት ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ሠርተው በማሰተዋወቅ ቊጥሮቹን ኣሟልተዋል። ስለዚህ በኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ድክመትና በግዕዝ ኣልቦ ኣለመኖር የተዳከሙት ኣኃዞቻችንን ኣሁን መጠቀም ይጠበቅብናል። በዶክተሩ ግኝት የተነሳ የግዕዝ ኣኃዞች ሠላሳ ናቸው። ፰ኛ. ለዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ እንዲስማማ ተብሎ ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ተለምዶ ዶክተሩ ሁሉንም ቀለሞች ኮምፕዩተራይዝ ከኣደረጉ በኋላም መቀነስና መቀንጠስ እንደማያስፈልግ ግንዛቤ ማስጨበጥ ማስቸገሩ ቀጥሏል። ለምሳሌ ያህል “ኳ”ን በ“ኩዋ” ማንበብ የሚፈልጉ ሲኖሩ ፊደሉን ኣጥፍተው በ“ካ” እና መቀጠያው ሲጠቀሙ የከረሙ ስለኣላዋጣቸው የቆራረጡትን እንደመተው መልሰው በመቀጠል የኣሌለ መልከ-ጥፉ ኣዳዲስ ቀለሞች በመጨመር እያስለመዱ ናቸው። "ኳ" እራሱን የቻለ መስመር ላይ የሚያርፍ ቀለም ነው። "ካ" ላይ በተቀጠለ መስመር ተሠርቶ በኣዲስ ቅርጽነት የተሠራው የተሳሳተ ፊደል ነው። ለምሳሌ ያህል የ"ጡ"ን መቀጠያ ለ"ኩ" የሰጠ ኣለ። የማተሚያ ቤቶች መደበኛው ፊደል ተቆራርጦ ሲቀርብ ቅጥልጥል ዓማርኛ ያልሆነ ፊደል ይኸን ይመስላል። ለኣንዳንቹም ይኸን ፊደል ከኣልተቀጠሉት የማተሚያ ቤቶች ቀለሞች መለየት ስለተሳናቸው ኣሁንም እየተወናበዱ ነው። ምክንያቱም የዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ እንደ "ቋ" የኣሉትን ቀለሞች ስለሌሉት ከ"ቀ" እና መስመር በመቀጠል ሲያቀርቡ የነበሩትን እንደ ኣዲስ ፊደል የዩኒኮድ ፊደል መደብ እያቀረቡ ግዕዝ ያልሆኑ ነገሮችን በማሰራጨት ሰውን እያስቸገሩ ናቸው። የ"የ"ን እንዚራን ለማይለዩ ኣንዳኣንድ ምሁራን ሁለት ዓይነት "ቋ"፣ "ኋ"፣ "ኳ" እና "ጓ" ዓይነት ቀለሞች ማቅረብ የሚጎዳ እንጂ የሚጠቅም ኣይደለም። ትክክለኛዎቹ የግዕዝ "ቋ"፣ "ኋ"፣ "ኳ" እና "ጓ" የእየእራሳቸው መልኮች ያሏቸው መስመር ላይ የሚያርፉ ቀለሞች ናቸው። በተጨማሪም ትክክለኛዎቹን ቀለሞች የሚያዩት የዶክተሩን ፊደል ወይም ትክክለኛዎቹን ያሏቸው እንጂ በተሳሳቱ ቀለሞች የሚያዩት የተሳሳቱትን ስለሆነ መወናበዳቸውን ላይረዱ ይችላሉ። ፱ኛ. ከሚያስገርሙት ነገሮች መካከል ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል 128 ስፍራዎች ይበቃሉ ብለው ሌሎች ለዩኒኮድ ሲያቀርቡ (ገልባጮች እንጂ) ከዶክተሩ በስተቀር ለዓማርኛ እንኳን እንደማይበቃ የሚያስተውሉና የሚጽፉ ምሁራን መጥፋት ነበር። በኋላም ቢሆን ቅጥልጥሎቹ እንደማያዋጡ ገባቸው እንጂ ሞዴት ፕሮግራም ውስጥ ጭምር የኣሉት የኣናሳ ተጠቃሚዎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥል እንዲሠሩ ስለፈለጉ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዳይገቡ በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ሌሎች ኣስወግደዋቸው ነበር። ፲ኛ. የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና መሣሪያዎች ቁርጥራጮች፣ ኣከታተቦቻቸውና ኣመዳደቦች የተለያዩ ስለሆኑ ኣይናበቡም። ፲፩ኛ. የጽሕፈት መጻፊያ መሣሪያ ዓላማ በዓማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ ፊደል ለመክተብ ነበር። ዓማርኛ የሚያስጽፍ የጽሕፈት መሣሪያ ግን ስለሌለ የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ዓላማ ቁርጥራጮችን ለመቀጣጠል ነው። ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ መቀጣጠል ኣስፈላጊ ኣይደለም። ምክንያቱም እያንዳንዱ የግዕዝ ኆኄ እራሱን የቻለ ቀለም እንጂ ቅጥልጥል ፊደል ኣይደለም። ፲፪ኛ. ቁርጥራጮቹ የተመደቡባቸው ስፍራዎች መደበኛ ስለኣልሆኑ ፕሮግራም በተቀየረ ቍጥር ለደራሲው እንኳን ላይነበቡ ይችላሉ። ፲፫ኛ. ጽሑፉ የተጻፈበት ቁርጥራጮች ከሌሉ ጽሑፉ ኣይነበብም። በግዕዝ ዩኒኮድ የተጻፈ ጽሑፍ ኮምፕዩተሩ ወይም የእጅ ስልክ ላይ በኣለው ኣንዱ የዩኒኮድ ፊደል ይነበባል። ጽሑፉን ኣቅልሞ ወደ ሌላ የግዕዝ ፊደል መልክ መቀየር ይቻላል። የታይፕ ቈርጥራጮች ዓማርኛ እንኳን ስለኣልሆኑ ወደ ዩኒኮድ ፊደል ሲቀየሩ ዝብርቅርቅ የላቲን ፊደል ይሆናሉ። ፲፬ኛ. ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ፴፪ የላቲን ምልክቶችንና ሌሎችንም ለግዕዝ ኣውርሰዋል። የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና መሣሪያዎች እንኳን ሌሎች የላቲን ምልክቶች መጨመር ሁሉንም ቀለሞች በመቀጣጠል በኣማርኛ እንኳን ኣያሠሩም። ፲፭ኛ. ኣንድን ጽሑፍ ለማረም ወይም ለማሻሻል የተጻፈበትን ኣከታተብ ዘዴ ዕውቅናና የመጻፊያው ኮምፕዩተሩ ላይ መኖርን ይጠይቃል። በነፃውና በሚሸጠው ግዕዝኤዲት ሲጻፍ የፊደል ገበታው እየታየ በመልቀም እንኳን መክተብ ይቻላል። በዩኒኮድ ፊደል የተጻፉትን በነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ በመለጠፍ ማረምና ማሻሻል ይቻላል። በታይፕራይተር የተጻፉ ጽሑፎች ነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ ሲለጠፉ ዝብርቅርቅ የእንግሊዝኛ ፊደል ሆነው ስለሚታዩ ማረምና ማሻሻል ኣይቻልም። ፲፮ኛ. የግዕዝ "ሀሁሂ" ቀለሞች እንደ እንግሊዝኛው "" ስለሆኑ ትክክለኛና የተወስኑ መልኮች ስለኣሏቸው ፊደል የቈጠረ ሁሉ ያውቃቸዋል። ከኣስቀያሚ ቆብ፣ ሠረዞችና ቀለበቶች ሲሠሩ የነበሩት የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ቀለሞች ቀርተው ትክክለኛውን የማተሚያ ቤት ቀለሞች ወይንም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደገረጉትን ቀለሞች መቆራረጥ ስለተጀመረ መለየት እያስቸገረ ነው። ፲፯. የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣፍቃርያን በጀመሩት ሳይንሳዊ ያልሆነ ግትርነት ኣንድ ስፍራ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ሊቀርብ ይችል የነበረው የግዕዝ ቀለም ኣራት የተለያዩ ስፍራዎች ተበትኗል። ፲፰. የዓማርኛ ሞክሼዎች ይቀነሱ የሚለው ኃሳብ የመጣው ለኣማርኛው የጽሕፈት መሣሪያ ሲባልም ስለነበረ ያልተቀነሱትን ቀለማት ብቻ ማስተማር የቆዩ ጽሑፎችን ማንበብ የማይችል ትውልድ ሊያስከትል ይችላል። የግዕዝ ኣኃዛት የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ውስጥ ስለኣልነበሩ በኣሁኑ ጊዜ የዓማርኛ ኣኃዞችን የማይለዩ ምሁራን ኣሉ። ፲፱. የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣጻጻፍ ኣንዳንዱን ቀለም ለመክተብ እስከ ኣራት መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስከትል ትርፉ እጅ ማሳመም ነው ተብሎ ወደ ፲፱፻፺ ዓ.ም. ግድም ተጽፏል። ፳. የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ምትክ እንዲያገለግል የተሠራው ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂና ያልተሟላ ከመሆኑም ሌላ ሊሻሻልም የማይችል ስለሆነ ቀርቷል። ዩኒኮድ የተፈጠረው ብዙ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን ዶክተሩ ኮምፕዩተራዝ ያደረጉት የግዕዝ ቀለሞች የእየራሳቸው ኮዶች እንዲኖራቸው እንጂ ለቅጥልጥሎች ኣይደለም። ቅጥልጥልና ግማሽ ፊደሎችን ዩኒኮድ ኣያውቅም። የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ እንግሊዝኛ ቀለሞችን ስለሚያጽፍ የእንግሊዝኛ የኮምፕዩተር ገበታ ሆኗል። የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ዓማርኛ ስለኣልጻፈና ስለማያጽፍ የዓማርኛ የኮምፕዩተር ገበታ መሆን የለበትም። ኣልሆነምም። ይህ የተዘረዘሩትንም ለማክ () ኮምፕዩተሮች የቀረቡትንም ያጠቃልላል። ፳፩. የአማርኛ ታይፕራይተር ኮምፕዩተራይዝ ከተደረገ በኋላ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣደረግን ከኣሉት ኣንዳንዶቹ ጥፋታቸውን ማረም ስለተቸገሩ እንዳይዋረዱ ዝም ስለተባሉ ኤክስቴንድድ ኣስኪ የሚችለው ስፍራ ላይ ቁርጥራጮችን ኣቅርበው ተጠቃሚውን ከሃያ ዓመታት በኋላም ማታለል መቀጠላቸው በየቃለምልልሶቹ ቀርበዋል። ትክክለኛ የግዕዝ ፊደል መስለዋቸው በተቀጣጠሉ ፊደላት የተለያዩ ጽሑፎችና መጽሓፍት ሲጽፉ የከረሙ መታለላቸው ሲገባቸው የተበሳጩና እርዱን የኣሉን ኣሉ። በትክክለኛ ፊደላችን የተጻፉትን ወደፊት በተለያዩ ዓይነቶች ማቅረብ ስለሚቻል መጽሓፎችንም በኢንተርኔት መሸጥና ማንበብ ይቻላል፦ ምሳሌ ፒ.ዲ.ኤፍ.()። ፳፫. በኣማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ዓማርኛ ብሬል መጻፍ ኣስቸጋሪ ነው። ፳፬. ኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ በቅጥልቅል የዓማርኛ ፊደል የሚሠራ የመጀመሪያውን ቴሌክስ መሣሪያ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። ዓማርኛ ያልሆነውን የቅጥልጥቅል ፊደልና የኢትዮጵያን ፊደላት የማይለዩ ኢንጂነሩ የኣልኣሠሩትን በፊደሉ ኣሠሩ የእሚል ጽሑፍ እዚህ ኣለ። ኣንዳንድ ደራስያን ስለ ሳይንስ ከመጻፋቸው በፊት መረጃዎችን መመልከት ቢጀምሩና ቢያቀርቡ ሳይጠቅም ኣይቀርም። ምክንያቱም ኮምፕዩተር የኢትዮጵያን ፊደላትና ኣኃዞች የተረከበው በኮምፕዩተር ዘመን ከማተሚያ ቤቶች እንጂ ችሎታውን ከኣልነበረው የቴሌክስ መሣሪያና ዘመን ኣልነበረም። አንዲሁም ኮምፕዩተር የኢትዮጵያን ፊደላትና ኣኃዞች የተረከበው በኮምፕዩተር ዘመን ከማተሚያ ቤቶች እንጂ ችሎታውን ከኣልነበረው የኣማርኛ የጽሕፈት መሣሪያና ዘመን ኣልነበረም። ፳፭. የኣማርኛ ታይፕራይተርና ለኮምፕዩተር የተሠራው ፊደሉ እንኳን ግዕዝን ኣማርኛ ቀለሞች ኣላስከተበም። በኣንድ የእንግሊዝኛ መደብ () ምትክ የተሠራውን የኣማርኛ የጽሕፈት መኪናና የኮምፕዩተር ቅጥልጥል ፊደል በሓሰት ግዕዝ () ነው በማለት ሰውን የሚያወናብዱ ኣሉ። ኣንድ የእንግሊዝኛ ፊደል ሥፍራ ለኣማርኛ ስለማይበቃ ሳይንስን ኣለመደገፍና እነዚህን ኣለመቃወም ግዕዙን እያበላሸው ነው። ፳፮. ግዕዝን ዲጂታይዝ ወይም ኮምፕዩተራይዝ ማድረግ ሳይንስ እንጂ ልብወለድ ኣይደለም። የኣማርኛውን ታይፕራይተር ፊደል ዲጂታይዝ ኣድርጎ ግዕዝን () ዲጂታይዝ ኣደረግሁ የሚለውን በዝምታ ማሳለፍ ቦዘኔ ምሁራን ሳይንስን ወደ ልብወለድ እንዲቀይሩ እያበረታታ ነው። የታይፕራይተር ቁርጥራጮችን ኣቅርቦ ከማተሚያ ቤት ኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ፊደላት ዓይነቶች ጋር ተመሳሳይ ናቸው የሚለውን ወሬኛ ወይም "ሶ"ን ፊደል ለመጻፍ የ"ሰ" ግራ እግር ላይ መሰመር ጨምሮ የ"ሰ"ን ቀኝ እግር ኣሳጠርኩ የሚለውን ወይም የግዕዝ ፓተንት ሳይኖርው ኣለኝ የሚለውን የኣለመረጃ የሚያሳልፍ ጋዜጠኛ መተቸት ካልቻልን ፊደላችን ከኩራታችን ምንጭች ኣንዱ መሆኑ ቀርቶ የዓለም መሳቂያና መሳለቂያ ሊያደርገን ይችላል። ይህ ለኢትዮጵያ የሚጠቅሙ ሥራዎች የሠሩ ኢትዮጵያውያን እንዳይታወቁ የሚሰርዙትን እያበተረታታ ነው። ሶፍትዌር የሚሠሩ ሠራተኞች እንደማንኛውም ሥራ ለጊዜዎቻቸውና ውጤቶቻቸው መከፈል ስለኣለባቸው ዶክተሩ በነፃ ማደል ኣልቻሉም። ገልባጮች ቀን፣ ፀሓፊና መረጃ በሌላቸው ልብ ወለዶች እና ተብለውበታል። ፳፯. የአማርኛ የታይፕራይተር ፊደል የግዕዝ ፊደል ኣይደለም። የማተሚያ ቤቶቻችን ፊደልም ኣይደለም። የእውሸት የዓማርኛ () ፊደል እንጂ የዓማርኛም ፊደል ኣይደለም። መጽሓፍትም ሲታተሙ የነበሩት በግዕዝ ፊደል በማተሚያ ቤቶች ነበር። ኣሁንም ቢሆን በድሮው የማተሚያዎቹ ዓይነት ወይም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት የዩኒኮድ የዓማርኛ ፊደል ነው። የታይፕራይተርንና በቅርቡም ተቈራርጠው ሲቀጣጠሉ የነበሩትን የማተሚያውን ፊደላት የማይለዩና ሁለቱ ኣንድ የሚመስሏቸው ኣሉ። የግዕዝ ዩኒኮድ ፊደል ከአማርኛው የታይፕራይተር ነገሮች ጋርም ግንኙነት የለውም። የአማርኛውን ታይፕራይተር ፊደል ግዕዝ እያሉ ስለጉዳዩ ያልሰሙትን ማታለልና ኣዳዲስ የታይፕራይተር ቁርጥራጮች ፊደላትን በመሥራት ጊዜዎቻቸው እየተባከነባቸው የኣሉ ኣሉ። ኦሮምኛም የእራሱ የግዕዝ ፊደል ስለኣለው ችግር ቢኖር እንኳን መፍትሔ ይፈጠርለታል እንጂ መቀጣጠል ኣስፈላጊ ኣይደለም። ፳፰. የኣማርኛ ታይፕራይተር እንደ ማተሚያ ቤቶች ፊደሎቻችን የግዕዝን ዜሮ ሳያውቁ የኣረብኛውን ኣልቦ በመውረስ እንዘልቅ ነበር። ፳፱. ከአማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣጠቃቀምና ኣስተሳሰብ መላቀቅ ተቸግረው የግዕዝን ኣራት ነጥብ (ዓቢይ ነጥብ) በሁለት የላቲን ሁለት ነጥብ እየከተቡ የዓማርኛውን የዩኒኮድ ጽሑፍ እያበላሹ የኣሉት ደራስያን ቍጥር ብዙ ነው። የእዚህ ስሕተት ምንጭ የግዕዝን ኣራት ነጥብ የሌለው የአማርኛ የጽሕፍት መሣሪያ የአማርኛ ቁቤ ኣጠቃቀም ነው። በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ኣጠቃቀም ሁለት ባለ ሁለት ነጥቦች ጎን ለጎን ስለተቀመጡ የዓረፍተ ነገሮች መዝጊያ የሆነው የኣራት ነጥብ ምልክት ኣይደሉም። ለምሳሌ ያህል በግዕዝኤዲት ኣራት ነጥብ የሚከተበው በ“ዝቅ” እና “፫” ቊልፎች መርገጫዎች ነው። ፴. ለተለያዩ የፊደል መጠኖች ለእየብቻቸው የሚገጣጠሙ ቀለሞችን መሥራት ኣድካሚና የማያዛልቅ ሥራ ነው። ለኣሥራ ሁለት ፖይንት የተሠራው ፊደል መጠን ሲለወጥ ፊደላቱ ይበላሻሉ። የአማርኛው ታይፕራይተር የእራሱ ፊደል ስለሌለው እንደግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ዓይነት የኣለውን ፊደል እየቆራረጡ በመቀጠል ሰዉን ሲያወንናብዱ ቆይተዋል። ምክንያቱም ገልባጮች ኣስቀያሚ መቀጣጠያዎቻቸውን መቀጣጠል () ትተው ይኸን የማተሚያ ቤቱም ትክክለኛ ፊደል ቈራርጠው መቀጠል ስለጀመሩ ነው። የሚያቀርቡትም ጥቂት ዓይነቶች የፊደል መጠኖች ብቻ በመሆኑ ፊደላቱን ለማሳደግ ወይም ለማሳነስ ሲፈለግ ይዛነፋሉ። (ምሳሌ- ፊደል ሶፍትዌር) ፴፩. ለመቀጠል ሲባል ኣስቀጣዮች በወጉ ስለማይሠ'ሩ ስፍራዎቻቸውን የለቀቁ ቀለሞች ናቸው። በእዚህ የተነሳ የታይፕ ፊደላት የተዛነፉና ክፍተቶች የበዙባቸው ናቸው። ፴፪. እ.ኤ.ኣ. በ1987 በአማርኛ የእጅ ጽሑፍ ፊደል በኮምፕዩተር የተጻፉ ገጾች ምሳሌ እዚህ ሰምና ወርቅ መጽሔት የገጾቹ ሥዕሎች አሉ። ፴፫. የአማርኛን ታይፕራይተር የፈጠራ ቀለሞች ወይም ግዕዝ እያሉ የሚያወናብዱና የሚተባበሩዋቸው ጋዜጠኞች ኣሉ። ዶክተሩን የታይፕራይተር ኣፍቃርያን ኣሸንፈው ቢሆን ኖሮ ግዕዝን ኣንድ የፊደል ገበታ ላይ በኣሉት ሥፍራዎች መጠቀም ስለማይቻል ትርፉ ውርደት ይሆን ነበር። ፴፬. የአማርኛን ታይፕራይተር የፈጠራ ቀለሞች እንደ ዓማርኛው የኦሮሞውንም የግዕዝ ፊደል ስለኣልጻፉ ኣንዳንድ ኦሮሞዎች በላቲን ፊደል እንዲጠቀሙ ኣንዱ ምክንያት ሆኗል። ፴፭. በፊደል ቆራጮች ለዩኒኮድ እዚህ የቀረበው ሥራ ላይ ያልዋለው የማተሚያ ቤቱ ፊደል ኣቀራረብ ለይስሙላ ብቻ ነበር። ምክንያቱም ስምንት በኣሥራ ስድስት ማለትም 128 ሥፍራዎች በቂ ኣይደሉም። የኣማርኛ ታይፕራይተር ወደ ኮምፕዩተር የገባው በኣስቀያሚ ቀጫጭን ቁርጥራጮች እንጂ በእነዚህ የተቆራረጡ ትክክለኛ የግዕዝ ቀለሞች ቍርጥራጮች ኣልነበረም። የትክክለኛ የግዕዝ ቀለሞችን ቍርጥራጮችንም ግዕዝ ነው ማለትም ቅጥፈት እንጂ ሳይንስ ኣይደለም። በኣስቀያሚ ቀጫጭን ቁርጥራጮች አማርኛ የጽሕፈት መኪና ፊደሎች ምን አንደሚመስሉ አዚህ የኣለውን የኢትዮጵያ መዝሙር ገጽ ማየት ይቻላል። ሌላ ምሳሌ አዚህ ጎን የኣለው የ፲፱፻፹፪ ዓ. ም. የኣቶ ኣበበ ሙሉነህ ደብዳቤ ሥዕል ነው። ፴፮. ፊደል ቀናሾችና ቀንጣሾች ኣስቀያሚዎቹን የታይፕራይተር ፊደል ትተው የዶክተሩን ዓይነት ትክክለኛ ቀለሞች መቀንጠስ ጀምረው ሁሉንም የግዕዝ ፊደላትና መጻፊያ ስለሌላቸው ያልቀነጠሷቸውን ከሌላ በመውሰድ ኣንባቢውን በማታለል ቀጥለውበታል። ለምሳሌ ያህል የኣቶ ዘውዴ ረታ “የኤርትራ ጉዳይ” መጽሓፍ ርዕስ የውጭውና የውስጡ “ጉ” ቀለም መልኮች የተለያዩ ናቸው። ኣንዳንዶቹም ሲቀጥሉ የነበሩትን “ኳ”ን የመሰለ “ካ” እና መስመር ወይም “ቋ”ን የመሰለ “ቀ” እና መስመር መልሶ በቅርቡ በመቀጠል የዩኒኮድ ሥፍራ ላይ ጭምር በማቅረብ የተሳሳቱ ቀለሞችን በማስተዋወቅ ፊደሉን የማያስተውለውን ምሁር የሌለ ፊደልን ግዕዝ () ነው እያሉት በማወናበዱ ገፍተውበታል። እንኳን 128 ቀርቶ 256 የኣንድ የእንግሊዝኛ ፊደል ተራዝሞም () ስፍራዎቹ ስለማይበቁ በቅጥልጥል የግዕዝ ፊደላችንን መጻፍ ስለማይቻል ዶክተር ኣበራ ሞላ ባይኖሩ ኖሮ ኣንዳንድ ውሸታሞች የግዕዝ ፊደልን በተለመደው ሓሰታቸውና ዩኒኮድንም በመጠቀም ገድለውት ነበር። ፴፯. የኣማርኛ የታይፕራይተር ፊደል የተሠራውና በኮምፕዩተር የተሠራለትም ዓይነት በኣንድ የእንግሊዝኛ ፊደል ምትክ የቀረቡ የእውሸት ነገሮች ነው። ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት ለመጀመሪያ ጊዜ የግዕዝ ፊደላቱን በስምንት የእንግሊዝኛ ፊደላት ምትክ በመጠቀምና በመበተን ነው። ፴፰. የኣማርኛ ታይፕራይተር ትክክለኛዎቹን ፊደላት ስለሌሏቸው የሚቀጣጠለው ፊደል ትክክለኛ ላይሆን ይችል ነበር። ለምሳሌ ያህል የግዕዝ “ጯ” ፊደል ኣንድ ወጥ የግዕዝ ቤቱ ሦስተኛው እግር ላይ የተቀረጸ መስመር ያለው ሲሆን ፊደሉን በሚገባ የማያስተውሉ፣ ታይፕራይተር ተጠቃሚዎችና ተማሪዎቻቸው ፊደሉ የሚሠራው “ጫ” ስር መስመር በመጨመር የሚመስሏቸው ኣሉ። ፴፱. ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ እንደኣደረጉ የማያውቁ ዓዋቂዎችም ኣሉ። ፵. ኣንዳንዶቹም የታይፕራይተር ቅርጾች ወይም ሌሎችንም የሚከተቡት ከሁለት በላይ መርገጫዎችን በመጠቀም ነው። ፵፩. ኣንዳንድ ሰዎች ዶክተሩ የሠሯቸውን የተሟላውን የዓማርኛ የታይፕራይተር ፊደል መልክ ስላላሳዩ የሚገርማቸው ኣሉ። ዶክተሩ ፊደሉን የሠሩት ፊደል የሌላቸው ሰዎች ስለ ኤድስ የጻፉትን ዓይነት ጽሑፍ በነፃ እንዲያነቡበት የለቀቁት ሲሆን የሚል ስም የሰጡትን ያልተሟላ ወደ በመቀየር የሚያድሉ ሌባዎችም ስለበዙ ነው። ጥሬ ሥጋ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ዕድል በኣገኙ ቍጥር ችሎታቸውን ለሌሎች ከማስተማርና ስለሚያውቁት ከማስረዳት ኣይቆጠቡም። ለምሳሌ ያህል በ፳፻፭ ዓ.ም. ከኣንድ የዋሽንግተን ዲ.ሲ. የዓማርኛ ሬድዮ ጣቢያ ጋር ስለ ጥሬ ሥጋ () ገለጻ ኣድርገው ነበር። ኢትዮጵያውያን ጥሬ ሥጋ ከሚበሉ ሕዝቦች መካከል ስለሆኑ ኣትብሉ ማለት ብቻ ትክክል ስለኣልሆነ የሚያዋጣው በምርምር የተደገፉ መረጃዎችን ማቅረብ ነው። በኣሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚደረገው ከብት በየቦታው እየታረደ ይበላ ስለነበረ ዩናይትድ እስቴትስ (ኣሜሪካ) ውስጥ እንዲቀር ተወስኖ በ፲፰፻፺፱ ዓ.ም. ፌዴራል ድንጋጌ የኣልተመረመረና ንጹህ ያልሆነ ሥጋ ለሕዝብ ማቅረብ ክልክል ነው። ሕጉን ኣለማወቅ መከላከያ ኣይደለም። ሥጋው የተመረመረ ለመሆኑ ማሕተሙን ማየት ያስፈልጋል። እንዲህም ሆኖ ኣንድ ሰው የእራሱን እንሰሳ ኣሳድጎና ኣርዶ ሳያስመረምር ቤተሰቡን ብቻ የማብላት መብት ኣለው። ጥሬ ሥጋ ጀርሞች ኣሉት። ስለዚህ የሚከተሉትንም ማወቅ ጠቃሚ ነው። ፩. ኣንድ እንሰሳ ሲታረድና ቆዳው ሲገፈፍ ጀርሞች በተለያዩ ሁኔታዎች ሥጋው ውጭ ላይ ስለሚቀሩ ያንን ማስወገድ ኣይቻልም። ቆዳ ሲገፈፍ ቢላው እንዲጸዳ ሙቅ ውሃ ውስጥ እየተነከረ ነው። ፪. እንደ ባክቴሪያ የኣሉ ጀርሞች በእየ20 ደቂቃዎች ሁለት በመሆን ይራባሉ። ይኸን እርባታ ቅዝቃዜ ያዘገየዋል። ስለዚህ እንሰሳው እንደታረደ ሥጋው ጥቅም ላይ ከኣልዋለ ሁልጊዜ መቀዝቀዝ ወይም መፈረጅ (ፍሪጅ ውስጥ መቀመጥ) ኣለበት። ለብዙ ጊዜ መቀመጥ ከኣለበት ሥጋው ከውሃ በረዶ ቅዝቃዜ በኣነሰ ወይም መፈረዝ (ፍሪዘር መግባት) ኣለበት። ፫. ኣንድ እንሰሳ ከመታረዱ በፊትና ከታረደ በኋላ በእንስሳት ሓኪም መታየት ኣለበት። ሓኪም ከሌለ ረዳት ሓኪሞች ወይም በሥጋ ምርመራ የሰለጠኑ ኣይተው ኣጠራጣሪውን ለእንስሳት ሓኪም የሚያቆዩበት መዘጋጀት ኣለበት። ምክንያቱም ሓኪሞች ብቻ የሚያውቋቸው ከእንስሳት ወደ ሰዎች የሚተላለፉ ብዙ በሽታዎች ስለኣሉ ነው። ፬. ሥጋ ውስጡ ንጹህ ነው። ፭. እንጨት ልሙጥ ስለኣልሆነ ለጀርሞች መደበቂያ ስለሚያገለግል ለብዙ ሰዎች የሚቀርብ ሥጋ ሲዘጋጅ መክተፊያ፣ የቢላው እጀታና ማቅረቢያው እንጨት ባይሆን ይመረጣል። ፮. የኮሶ በሽታ ሰውን የሚይዘው ያልተመረመረ ጥሬ ሥጋ በመብላት ነው። የኮሶ በሽታ ያለበት ሰው በየሜዳው ሰገራ ሲወጣ ከብቶች የኮሶውን እንቁላል ከሳር ጋር በመብላት ይበከላሉ። የኮሶ ትላምነት የኋላ-ቀር ሕዝብ የሰው በሽታ እንጂ የከብት በሽታ ኣይደለም። ፯. ሥጋ ጀርሞች ስለኣሉት ሲዘጋጅ ሳይበስሉ ከእሚበሉ እንደሰላጣ የኣሉ ምግቦች ጋር መነ'ካካት የለበትም። ፍሪጅ ውስጥም ሥጋን ከታች ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው። ፰. ሥጋ የኣለው የበሰለ ለብዙ ሰዎች የሚቀርብ ምግብ ጀርሞች እንዳያድጉበት እንደሞቀ እንዲቆይ ከኣልተደረገ በሁለት ሰዓታት ውስጥ ከኣልተበላ ወደ ማቀዝቀዣ ማግባት ጠቃሚ ነው። ማቀዝቀዣ ያልሞቀ ምግብ ማቀዝቀዣ ነው። ፱. የበሰሉ ሥጋ-ነክ ምግቦችን ማቀዝቀዣ (ፍሪጅ) ውስጥም በንጽሕና ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው። ምክንያቱም እንደ ሊስቴሪያ () የኣሉ ባክቴሪያዎች ማቀዝቀዣም ውስጥ ስለሚያድጉ ነው። ፲. ሥጋን ማብሰል የኮሶውን እንቁላል ይገድላል። የኮሶ ትል () እንቁላል ያለበትን ጥሬ የከብት ሥጋ ለሁለት ሳምንታት ፍሪዝ ማድረግም ይገድላቸዋል። ፲፩. ኣልፎ ኣልፎ ሥጋ እየበሉ ስለታመሙ ሰዎች ይሰማል። ፲፪. ኣንድ ሰው በኮሶ በሽታ ከተያዘ በኣንድ ጊዜ የሚኖረው ኣንድ የኮሶ ትል ብቻ ነው። ፲፫. ጥሬ ሥጋ ውስጥ የኣሉ ጀርሞች ኣደገኝነት ሕጻናትና በቂ መድኅን የሌላቸው እንደኤድስ በሽተኞችና ኣዛውንት ላይ የበረቱ ናቸው። ፲፬. ለትላልቅ ድግሶች በስለው ፍሪዝ የተደረጉ ሥጋ-ነክ ምግቦችን ለማብሰል ከበረዶነታቸው እንዲሟሙ እንደ እቃው ትልቅነት እስከ ሦስት ዕለታት (፸፪ ሰዓታት) ሊያስፈልጉ ይችላሉ። ፲፭. ጥሬ ሥጋን የተመለከተው ሕግ ሌሎች እንስሳትንም ይመለከታል። ፲፮. ኣንድ ከብት ለምግብነት እንዲያልፍ ወይም እንዲወድቅ የመወስን ሥልጣን የኣላቸው የእንስሳት ሓኪሞች ብቻ ናቸው። ፲፯. የሚሰራጭ ካንሰር የኣለበት እንሰሳ ለምግብነት ኣያልፍም። የኣልተሰራጨ ካንሰር በማየት የሚያውቁና የሚጠረጥሩ ሓኪሞች ናቸው። ፲፰. ጥሬ የኣሳማ ሥጋ ከመብላት ሰው የሚኖረው የኮሶ በሽታ ኣደገኝነት የከፋ ነው። ፲፱. ጥሬ ሥጋ መብላትና ጥሬ ኣሳ (ሱሺ) መብላት ኣንድ ኣይደለም። ፳. ኣንድ ጀርም ሰውና የተለያዩ እንስሳት ውስጥ የተለያዩ በሽታዎች ሊያመጣ ይችላል። ለምሳሌ ያህል ኣባሰንጋ () ኣእዋፍን ኣይተናኰልም። ፳፩. ኮሮናቫይረስ () ከጥሬ ሥጋ እንደሚተላለፍ ወይም እንደማይተላለፍ መረጃው ስለሌለ ሥጋን በጥንቃቄ መያዝና ኣብስሎ መብላት ይመከራል። በነገራችን ላይ ኮሮናቫይረስ እንጂ ኮሮና ወይም ኮሮና ቫይረስ የሚባል ቫይረስ የለም። በእንግሊዝኛም ስሙ ነው። ግዕዝኤዲት ለኣይፎን 4 እና በላይ እና ኣይፓድ የእጅ ወይም ተንቀሳቃሽ ስልክ ለእንግሊዝኛ ኣጠቃቀም ከተሠራ ፵ ዓመታት ቢያልፉም ለዓማርኛ ሥራ ላይ ማዋል ይቻላል። ግዕዝኤዲት ለኣፕል ኣይፎን 6 () ከኣፕሮባቲክስ () ቀርቦላችኋል። በኣፕል ኣይፓድም () ያስከትባል። ከኣይፎን 4ኤስ () ወዲህ ለተሠሩትም ኣዲሱን የኣይኦኤስ 8 ሥርዓት በማስገባት ማሻሻል () በዓማርኛው መጠቀም ያስችላል። ) ከኣፕ ሱቅ () ወይም ኣይቲዩንስ () ወደ ኣይፎን 6 የእጅ ስልካችን ስናስገባ "" የሚለው ከፊደል ገበታዎች ኃይል ጋር ያሉትን ልዩ ጥቅሞች ለመጠቀም የሚያስፈልግ ስለሆነ ለጊዜው መዝለል ይቻላል። እንዲህም ሆኖ ኣፕል እንጂ የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር የገዥዎችን ክሬዲት ካርድና ኣድራሻ ኣያውቅም። ይህ ለኣዲሱ የኣፕል የእጅ ስልክ የተለያዩ ቍሳቍሶች ውስጥ እንዲሠራ የቀረበው ቁስ ኣከታተብ የባለቤትነት መብቱ ለዶክተሩ ሊሰጥ እየተጠበቀ ባለው ኣብሻ ዘዴ ለዊዶውስና ማክ ኮምፕሩዩተሮች መክተቢያ በነፃ ከተሰጠውና ከሚሸጠው ግዕዝኤዲት ጋር ኣንድ ዓይነት ነው። ለተወስነ ጊዜ ዋጋው ዶላር ፩.፱፱ ነው። ቁሱ ተወዳጁን የግዕዝኤዲት ዩኒኮድ () የዓማርኛውን ፊደል ይጨምራል። የግዕዝ ፊደል ያላቸው የኣንድሮይድ ስልኮችም ከኣይፎን የተላከላቸውን ማስነበብ ይችላሉ። የፊደል ገበታው ለጊዜው ለዓማርኛ ብቻ ቢሆንም ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ማለትም ፣ ፣ እና ከኣንድ ገበታ እንዲያስከትብ የተሠራ ነው። እየተሻሻለ ስለሆነም የሌሎች ቋንቋዎቻችን መክተቢያዎች እንደኣስፈላጊነታቸው ወደፊት ይከፈታሉ። ከኣፕል ሱቅ ቁስ ከተገዛ በኋላ ኣዶው ስር የሚል ስሙ ይታያል። ከእዚያ ፣ ፣ ፣ በኩል ገበታውን መጫንና ወደ ከእዚያ ተመልሶ በ በኩል ፊደሉን በ ማስገባት ያስፈልጋል። ሲከፈት የሚታየው እንግሊዝኛ ስለሆነ ለዓማርኛው የዓለም ካርታ ያለበትን ኣዶ መጫን ነው። ተጭኖ መቆየትም “” “ኣማርኛ” የሚለው የፊደል ገበታ እንዲመረጥ ያቀርባል። ለኣጻጻፉ “” የሚለውን በኣማርኛ ወይም እንግሊዝኛ/ ማንበብ ይጠቅማል። ግዕዝኤዲት ኣንዴ ከተጫነ ጽሑፍ የሚያስፈልጉበት ቦታዎች ሁሉ ከእንግሊዝኛው ገበታ ስር በዓማርኛ ለመጻፍ ዝግጁ ስለሆነ የሚያስፈልገው ገበታውን መክፈት ብቻ ነው። የግዕዝኤዲት ገጽ ላይ ከትቦና ኮፒ ኣድርጎ ሌሎች ስፍራዎች መለጠፍ ሌላ ዘዴ ነው። በግዕዝኤዲት የተጻፈን የዓማርኛ ጽሑፍ በፋይል መልክ ለማስቀመጥ ወደ “ኖትስ” መገልበጥ ወይንም ኖትስ ውስጥ መክተብ ጠቃሚ ናቸው። ቀደም ብሎም ለእጅ ስልክ ዓማርኛውን ለመጀመሪያ ጊዜ ማቅረባቸው ቢታወስም ዓማርኛ ከዓለም ቋንቋዎች መደብ እንዲገባ ኣፕል () ገበታችንን እንድናስገባ ስለወሰነና የመጀመሪያው ኩባንያ በመሆኑ ምስጋና ይገባዋል። የግዕዝኤዲት ቁስ የተለያዩ የኣይፎን 6 የእጅ ስልክ ፕሮግራሞች ውስጥ እንድንሠራ ኣዲስ ችሎታ ኣስገኝቷል። ቴክስት ()፣ ኢ-ሜይል ()፣ ትዊተር () እና በመሳሰሉት ተደሰቱ። በኣሁኑ ጊዜ ኣንዳንድ ድረገጾችና ጽሑፎች ግን ላይነበቡ የሚችሉት በሌሎች ምክንያቶች ሲሆን ችግር የሌላቸው ድረገጾች ምሳሌ እዚህ ኣለ። ለምሳሌ ያህል እንደነፃው የግዕዝኤዲት ገጻችን የመሳሰሉት በኮምፕዩተር የሚነበቡት በኣዶቢ ፍላሽ ስለሆነና ኣፕል ፍላሽን ስለማያስገባ ድረገጹ ባይነበብ ችግሩ የግዕዝኤዲት ኣይደለም። ወጪና ጊዜ ያስጨምራል እንጂ ለኣንዳንዳቹም ተግዳሮት መፍቻ ዘዴዎች ኣሉ። ኣንዳንድ ፕሮግራሞችም በእንግሊዝኛ እንጂ በዩኒኮድ ፊደላት የመጠቀም ኃይል ገና የላቸውም። ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል ፌስቡክን በድረገጽነት ማንበብ የዓማርኛውን ቀለሞች በኣለማቅረብ ሳጥን ስለሚያደርጋቸው በፌስቡክ ቁስ () መጠቀም ያስፈልጋል። ኣይኦኤስ ፰.፫ እነዚህን ችግሮች ስለኣስወገደ ግዕዝ ብዙ ፕሮግራሞች ውስጥ ይሠራል። ከጉግል፣ ቢንግ፣ ያሁ፣ ሳፋሪ የመሳሰሉት ሌላ ይኸን የዓማርኛ ውክፔድያ ገጽ ያስነብባል፣ ያስከትባልም። ለተጨማሪ መረጃ የግዕዝኤዲት ፌስብክ ገጽ መከታተል ይጠቅማል። የፌስቡክ ኣጓዳኙም እዚህ ኣለ። በኣይፓድና ኣይፎን ግዕዝኤዲትን ለመጠቀም ለጊዜው እንግሊዝኛውን በቋንቋነት በ በኩል ትቶ ኣማርኛን ኣንደኛ ማድረግ ይሻላል። ኣንዳንድ ፕሮግራሞች የተሠሩት ለእንግሊዝኛው ብቻ ስለሆነ በሚገባ ከኣልሠሩ ወደ እንግሊኛ መመለስ ያስፈልጋል። ኣይፎንና ኣይፓድ ለኣለው ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ጨምሮ የሚከፈለው $1.99 ለሦስቱም ነው። የኮምፕዩተሩና የስልኩ ግዕዝኤዲት ኣከታተብና ፋይሎች ኣንድ ከመሆናቸው ሌላ ይናበባሉ። ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ፓልቶክ () በመሳሰሉ ድረገጾች ውስጥ ሲጽፉ የነበሩትን ነፃው የግዕዝኤዲት ድረገጽ መገላገሉ ይታወሳል። ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ሲጽፉ ወይም ለጄልብሬክ ሲከፍሉ የነበሩትን ግዕዝኤዲት ገላግሏል። ከእንግዲህ ወዲያ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብና ቴክኖሎጂን በሚ'ገባና ሳይንሳዊ ባልሆነ ዘዴ መጠቀም ኣስፈላጊ ኣይደለም። ይኸን በፔንዲንግ ፓተንት የተጠበቀ ትክክለኛ ቴክኖሎጂ ላልሰሙት እንድታሰሙና እንድታሳዩ እናበረታታለን። ስለ ቁሱ እዚህ የተጻፈው ጥቂት ሰዎች ግዕዝኤዲትን ከገዙ በኋላ ገበታውንና ፊደሉን ሳያስገቡ መጻፍ እየሞከሩ ስለተቸገሩም ነው። “” የሚለው ባለ ሰንደቅ ዓላማ ካርታችን ያለበት ኣዶ ከታየ በኋላ ያንን መንካት እንደተራ ቁስ ግዕዝኤዲትን ኣይከፍትም። በቁሱ ለመጠቀም የፊደል ገበታውና ፊደሉ በሴቲንግስ () በኩል መግባት ኣለባቸው። የእንግሊዝኛው የፊደል ገበታ ከታየ በኋላ የዓለም ካርታው ያለበትን ኣዶ መንካት ወይም ተጭኖ መቆየት የዓማርኛውን የፊደል ገበታ ያቀርባል። በቅርቡ ወደ ኣይኦኤስ 10 ሲሻሻል የቁሱን ክፍል 1.3 በማድረግ ስሙም ተብሏል። ማሻሺያውም () ነፃ ነው። የእጅ ስልክ ኣከታተብ የእንግሊዝኛው የኮምፕዩተር ኣከታተብ የእጅ ስልክ ኣጠቃቀምም ሆኗል። ግዕዝም ለኮምፕዩተር ሲጠቀምበት የነበረው ኣከታተብ ዓይነት ወደ እጅ ስልክ በዶ/ር ኣበራ ግኝት ገብቷል። የተለመደው የእንግሊዝኛና የግዕዙ ገበታ መርገጫዎች እየታዩ ለሁለቱም ፊደላት እንዲያገለግሉ የፈጠሩት ጥቅም ቀጥሏል። ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ የሚጠቀሙት የግዕዝ ዩኒኮዱን ፊደል ስለሆነ ውበቱን እንደጠበቀ ሁሉም መሣሪያዎች ይናበቡበታል። በእጅ ስልክ በኣንድ ጣት ከመክተብ ስልኩን ወደጎን ኣዙሮ በኣውራ ጣቶች መክተብ ያፈጥናል። በእዚህ የተነሳ ላቲን ለቀለሞቹ መክተቢያ የማይጠቀምበትን ከግዕዝ መጠየቅ ለእስማርት (ጮሌ) ስልኮችም ኣያስፈልግም። የግዕዝ ኣከታተብ ፈጣሪ ፓተንት (የግኝት ባለቤት) ከዶ/ር ኣበራ ሞላ ጋር ቃለ ምልልስ (ኢቢኤስ / ) ቪድዮ እዚህ ኣለ። ለኮምፕዩተር የቀረቡት የላቲን ምልክቶችም ለግዕዝ ፊደል እንዲጠቅሙ በእጅ ስልክም ሥራ ላይ ውለዋል። የእጅ ስልኩ ገበታና ፊደል ከተበተነ በኋላ መክተብ ሲያስፈልግ የመጻፊያው ስፍራ ሲነካ የመክተቢያ ገበታ () ይቀርባል። በዓማርኛ ለመክተብ የሚያስፈልገው የዓለም ካርታ ያለበትን በመንካት ገበታውን ወደ ዓማርኛ መለወጥ ነው። ለላቲን ኮምፕዩተር ኣከታተብ የተፈጠረው "" ገበታ ለላቲን የእጅ ስልክ እንደሆነው ሁሉ የግዕዙም "ቀወኸረተየ" የኮምፕዩተር መደበኛ ገበታ የእጅ ስልክም የግዕዝ ገበታ ሆኗል። ለስልክ የተገዛው ለኣይፓድም ጭምር ነው። ጽሑፍን ለማስቀመጥ "" ውስጥ መጻፍ ያስፈጋል። ዊንዶውስና ኣፕል የሚጠቀሙት በግዕዝኤዲት ዩኒኮድ () ፊደል ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ለኮምፕዩተር ለዓመታት ሲቀርቡ የነበሩት ዓይነት የማያዛልቁ ኣከታተቦች ለእጅ ስልኮች መቅረብ ስለጀመሩ ሕዝቡ በኣዲስ ዙር መታለል እንዳይቀጥል መጠንቀቅ ያስፈልጋል። ለእዚህም የሚከተሉትን እንድንዘረዝር ተገድደናል። ፩. ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም የተከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር። ይህ ተሻሽሎ በኣንድና በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ ሆኗል። እንደእንግሊዝኛው የኮምፕዩተሩ ኣጠቃቀም ለእጅ ስልኩም ቀርቧል። ኣጠቃቀሞቹም ይቀጥላሉ። ፪. ይህ በሳይንስ የተደገፈ ኣጠቃቀም ይቀጥላል እንጂ ጥልቅ እየተባለ ለእጅ ስልክ ኣዲስ ኣጠቃቀም ኣይሠ'ራም ወይም ችግር ኣለበት ተብሎ ወደቀረው ኋላቀር ኣከታተብ መመለስ ኣስፈላጊ ኣይደለም። ፫. የኣማርኛ ታይፕ መቀጣጠያው ኣሠራር የትክክለኛ ኣማርኛ ፊደል መጻፊያ ኣልነበረም። የታይፕራይተሩ ኣጠቃቀም ሁለት ነጥብ ምልክት ለባዶ ስፍራነትና ሁለቱ፣ ሁለት ነጥቦችን በኣራት ነጥብ ምልክት ምትክነት መጠቀም ከመሣሪያው ኣጠቃቀም ችግሮች ጋር በተያያዙ የቁጠባ ኣሠራሮች የመጡ ነበሩ። ወረቀት ላይ ብቻ ሰፍረው የምናያቸው የጽሕፈት መሣሪያ ኣጠቃቀም ውጤቶች ከኮምዩተሩና የእጅ ስልክ ኣጠቃቀሞች ጋር ኣንድ ዓይነት ኣይደሉም። ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት የግዕዝ ፊደል ኣንዱን ምልክት ለሁለቱም ኣይጠቀምም፤ ኣልተጠቀመምም። ፬. የላቲንን የኮለን () ሁለት ነጥብ ምልክት ዶክተሩ እንደሌሎቹ ለግዕዝ ኣጠቃቀም ቢያወርሱም ኣጠቃቀሞቻቸውን ማወቅ የተጠቃሚው ኃላፊነት ነው። ኮለን የግዕዝ ሁለት ነጥብ የባዶ ስፍራ ምልክት እንዳልሆነው ሁሉ የግዕዝ ሁለት ነጥብ ምልክትም ኮለን ኣይደለም። ሁለት፣ ሁለት ነጥቦችም ሆኑ ሁለት ኮለኖች የግዕዝ ኣራት ነጥብ ምልክት ኣይደሉም። የእዚህ ገጽ ኣንዱ ዓላማ ኣዳዲስ ጥፋቶች በቴክኖሎጂ እየተደገፉ እንዳይስፋፉ ነው። ፭. የዓማርኛን ጽሑፍ ለማስቀመጥ ኖትስ () ቁስ ውስጥ መጻፍ ያስፈልጋል። ፮. የግዕዝ ፊደል የእጅ ስልክ ትክክለኛ ሳይንሳዊ ቴክኖሎጂ ኣጠቃቀሞች ዘዴዎቹን ለፈጠሩት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ቍጥራቸው 9000957፣ 9733724፣ 10067574 እና 10133362 በሆኑ የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንቶች ተሰጥተዋል። ፯. ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች የሚጠቀሙት ግዕዝኤዲት የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ፕሮግራሞች ኣንድ ዓይነት በሆነው የግዕዝ ፊደሉ ነው። ስለዚህ የቴክኖሎጅው ተጠቃሚዎች የተላኩላቸውን ኢሜይል የመሳሰሉ ጽሑፎች በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች የሚመለከቱት በግዕዝኤዲት ፊደል ነው። ፊደሉን ለሌላቸው ግን መሣሪያዎቹ ላይ በኣሉ ፊደላት ይቀርባሉ። ፰. ኣንዳንድ የግዕዝኤዲት ተጠቃሚዎች ፊደሉ በኣስቀያሚና የተሳሳተ የግዕዝ ፊደል ተቀየረብን የኣሉ ኣሉ። ይህ በቅርቡ ኣፕል መጠቀም በጀመረው ፊደሉ ኣጠቃቀም የመጣ ችግር ነው። የዓማርኛ ስሕተቶች በእዚህ ርዕስ () ዶክተሩ ከዓመታት በፊት ያቀረቡትን ብዙ ኣንባቢዎች ስለኣላዩት ኣልታረሙም። እዚህ ውክፔዲያ ገጽ ላይ የቀረቡት ውጤት ማምጣት ስለጀመሩ ተሻሽለው ቀርበዋል። ወደፊት ኮምፕዩተሩ በግዕዝ ፊደል የቀረቡትን ያነባ'ል፣ ያሰማናል፣ ያርማል፣ ይተረጕማል፣ ወዘተርፈ። ስለዚህ ዶክተሩ ኣርቆ በማሰብ ስሕተቶችና ግድፈቶች ወደ ኮምፕዩተር ሳይገቡ እንዲታረሙ ከመጻፍ ኣልተቆጠቡም። ፩. እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር ማጠር ያለበት በ“እ.ኤ.ኣ.” እንጂ “እ.ኤ.ኣ” ማድረግ ከሚገባው በታች ማሳጠር ነው። ኣንድ ሰው በስሕተት የተጠቀመበትን ኣሠራር ሌሎቻችን በሚገባ ሳናስተውል መከተል የለብንም። “ኣ” ጎን ነጥብ ከኣሌለ “ኣ” ብቻውን እንዳለ ቃል መቆጠሩ ስለሆነና ኣጠቃቀሙም ትክክል ስለኣልሆነ ቋንቋ ሲበላሽ ዝም ብሎ መመልከት ተገቢ ነው? ፪. “ዓመተ ምሕረት” ማጠር ያለበት በ“ዓ.ም.” እንጂ “ዓ/ም” ያሳስታል። የእዝባር ጥቅም እንደ “ወይዘሮ” የሚጻፉትን ቃላት በ“ወ/ሮ" ለማሳጠር እንጂ ሁለት ቃላትን ለማሳጠር ኣይመስልም። ፫. የ“ሊቅ” ብዙ “ሊቆች” ወይም “ሊቃውንት” እንጂ “ሊቃውንቶች” የሉንም። እዚህ ላይ በተለይ ከግዕዝ የመጡ ቃላት ላይ መጠንቀቅ ሳይጠቅም ኣይቀርም። ኣባላት፣ መምህራን፣ መኳንንት የመሳሰሉ ቃላት የብዙ ቍጥሮች ናቸው። ስለዚህ ኣባላቶች፣ መምህራኖች፣ መኳንንቶች፣ ቃላቶች የሚባሉ የብዙ ብዙ ስለሆኑ እንዲህ የኣሉ የዓማርኛ ቃላት የሉም። ፬. ሞክሼ ቀለሞች የተለያዩ ጥቅሞች የኣሏቸው ለግዕዝ ቋንቋ እንጂ ለዓማርኛ ኣይደለም የሚባለው ትክክል ኣይደለም። ፭. ዌብ () ድር፣ ዌብፔጅ () ድረገጽ ወይም ገጸድር ነው። ድህረገጽ ከገጽ በኋላ ስለሆነ ትክክል ኣይደለም። ይህ ስሕተት ምን ያህል እንደተስፋፋ ለማስተዋል ድህረገጽ፣ ድኅረገጽ እና ድሕረገጽ ቃላትን ኢንተርኔት ላይ በመፈለግ ስህተቶቹን መመልከት ይቻላል። ድሕር ማለት ኋላ ነው። ድረገጽ ነው። ስለዚህ ድሕረገጽ ወይም ድኅረገጽ ኣይደለም። ፮. የ“ው” ድምጽ ሳድስ እንጂ ካዕቡ “ዉ” ስለኣልሆነ “ነው” መከተብ ያለበት በሳድሱ “ው” ነው። ዓማርኛ “ዉ” ቀለምን የሚጠቀምባቸው ብዙ ቃላት ስለሌሉት መጠንቀቅ ጠቃሚ ነው። በ“ዉ” ቀለም ከመጠቀም ልዩነቱ ላልገባቸው “ዉ”ን ኣለመጠቀም ያዋጣል። ፯. “ጊዜ” እንጂ “ግዜ” ዓማርኛ ኣይደለም። ፰. ኣንዳንድ ደራስያን “እ” ቀለምን መቀነስ ይወዳሉ። “ተእኛ” እና “ተኛ” እንዲሁም “የእርሷ” እና “የርሷ” የተለያዩ ናቸው። ፱. ኣራት ነጥብ እራሱን የቻለ ኣንድ የግዕዝ የምልክት ቀለም ነው። ኣንዳንድ ደራስያን ምልክቱን ከሁለት ባለሁለት ነጥቦች (ነቊጦች) ወይንም በእንግሊዝኛ ኮለን መክተብ ስለጀመሩ ይህ ትክክል ከኣለመሆኑም ሌላ ኣስፈላጊ ያልሆኑ ሁለት መርገጫዎች በማስጨመር ጊዜና ስፍራ የሚያስባክን ግድፈት ነው። ከሁለት ቀለሞች የተሠሩትን ለመሠረዝም ሁለት መሠረዣዎች ያስፈልጋሉ። ኣራት ነጥቦች የሌሉት ጽሑፍም ችግር ውስጥ ሊወድቅ ይችላል። ፲. ዶክተሩ የእንግሊዝኛው ኮለን ለግዕዝ እንዲጠቅም ያደረጉት በኮለንነት ስለሆነ የግሉ የዩኒኮድ ቊጥር ከኣለው ባለሁለት ነጥብ (ወይም ነቊጥ) የባዶ ስፍራ የግዕዝ ምልክታችን ጋርም ኣንድ ኣይደለም። ኣራት ነጥብን ከሁለት ባለ ሁለት ነጥቦች በኮምፕዩተር መክተብም ግድፈት ነው። ምክንያቱም ይህ ኣሠራር ኣራት ነጥቦች ከሌሉት የኣማርኛ የታይፕ መጻፊያ የመጣ የኣሠራር ችግር ስለሆነ እንጂ ሁለት ባለ ሁለት ነጥቦች ኣራት ነጥቦች የሚሆኑበት ኣከታተብ ወደ ኮምፕዩተር እንዳይገባ ዶክተሩ ከተከላከሉት ኣንዱ የጎደለ ኣጠቃቀም ነው። በሞዴት፣ ኢትዮወርድ፣ ግዕዝኤዲት በኮምፕዩተርና ግዕዝኤዲት በእጅ ስልክ የግዕዝ ኣራት ነጥብ ምልክት የተከተበውና እየተከተበ የኣለው በሁለት መርገጫዎች (“ዝቅ 3”) ነው። በግዕዝ ዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንደሚታየው እና እዚህ ጎን ላይ የኣለው ሥዕል እንደሚያሳየው ሁለት ነጥብና ኣራት ነጥብ የተለያዩ ናቸው። ሁለት ሁለት ነጥብና ኣራት ነጥብ የተለያዩ ናቸው። ኢትዮጵያውያንም ኣራት ነጥብን በማያስከትብ ፕሮግራም መጠቀም የለባቸውም። ፲፩. የመጽሓፎች ይዘት () እና ማውጫ () የተለያዩ ናቸው። ፲፪. የኣንዳንዶች ስሕተቶች ምንጮች የተሳሳቱ ፊደላት ወይም መክተቢያዎች ናቸው፦ ምሳሌ “ቍጥር”ን በ“ቁጥር” መጻፍ። ፲፫. “ው”ን አንጂ “ዉ”ን የሚጠቀሙ ብዙ የዓማርኛ ቃላት የሉም። በቅርቡ ግን በኣለማወቅ በ“ው” ቀለም ምትክ “ዉ”ን በግድፈት የሚጠቀሙ ፀሓፊዎች እየበዙ ነውና ቢታሰብበት ኣይከፋም። መዝገበ ቃላትም ጠቃሚዎች ናቸው። (እንግሊዝኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት 1972)። “ው”ን በትክክል ከ40 በላይ ቃላት ውስጥ የተጠቀመ ጽሑፍ ምሳሌ እዚህ ኣለ። “ው”ን በስሕተት ከ400 በላይ ቃላት ውስጥ የተጠቀመ ጽሑፍ ምሳሌ እዚህ ኣለ። ፲፬. የግዕዙ “ሀ” ድምጽ ወደ “ኸ” የቀረበ ነው። “አ” እና “ኣ” ድምጽ ኣይጋሩም። ፲፭. ኣንዳንድ ፀሓፊዎች በነጠላ ሰረዝ ምትክ ኮማ በኣራት ነጥብ ምትክ ፔርየድ መጠቀም ስለጀመሩ ፊደሉንና ቋንቋውን እያበላሿቸው ናቸው። ኣንዳንድ ምሁራን ስለማያስተውሉ ሁሉንም የዓማርኛ ቃላት መክተብ በማይችሉ እየተጠቀሙ የሚያወሩትን መጻፍ ኣይችሉም። የግዕዝ ፊደል ታዋቂነት የኣለ እስፔሊንግ ስሕተት ድምጽን በማስፈር ትክክክለኛ ድምፃዊ ፊደል መሆኑ ነው። ፲፮. ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ጊዜና ጉልበት ማባከን ነው። ምክንያቱም የዶክተሩ ኣሠራር እንግሊዝኛውን ከኣጋጠመው ችግር ጭምር ለማላቀቅ እንጂ ለግዕዙ የእንግሊዝኛውን ችግር ለማካፈል ስለኣልሆነ ነው። ፲፯. ኣንዳንድ ፀሓፊዎች የተሳሳቱ ቅርጾች ያሏቸውን ቀለሞች እየተጠቀሙ ስሕተቶችን እያስፋፉ ናቸው። ለምሳሌ ያህል የ“ኩ” እና የ“ቡ” መቀጠያዎች ኣንድ ዓይነት ኣይደሉም። ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ላይ የኣሉ ፊደላት የተሳሳቱ ከሆኑ መሳሳቱ ስለማይታወቅ የተሳሳቱ ቀለሞች ተለምደው መቸገርና ማስቸገር ኣይቀርም። እነ “ቋ”፣ “ኋ”፣ “ኳ” እና “ጓ” እራሳቸውን የቻሉ መስመር ላይ የሚያርፉ ቀለሞች እንጂ እነ “ቀ”፣ “ኃ”፣ “ካ” እና “ጋ” ስር በተጋደሙ መስመሮች የሚቀርቡ ኣዳዲስ የታይፕራይተር የእውሸት ፈጠራዎች ተቀጣጥለው እንደ ኣዳዲስ ቀለሞች ማቅረብ ተገቢ ኣይደለም። የ"የ”ን እንዚራን መለየት ለኣቃታቸው ኣንዳንድ ምሁራን የኣሌሉ ቀለሞችን መልኮች ማስተዋወቅ ኣይበጅም። ስለዚህ የግዕዝን ፊደል ከመለገስ መለየቱ ቢቀድም ሳይሻል ኣይቀርም። ፲፰. መስከረምና ሰፕቴምበር ብዙ ቀናት ይጋራሉ እንጂ ኣንድ ኣይደሉም። መስከረም 1 ሰፕቴምበር 1 ወይም 1 ኣይደለም። ፲፱. ሁለት ዓመታት ወይም ዓመቶች እንጂ ሁለት ዓመት በማለት መጻፍ ስሕተት ነው። ፳. በግዕዝ ጽሑፍ ውስጥ ኣራት ነጥብና የመሳሰሉት (በቀለማት እንጂ) በባዶ ስፍራ መቀደም የለባቸውም። ምክንያቱም ግዕዝ ከእጅ ጽሑፍና የማተሚያ ቤቶች ኣጠቃቀም ወደ ኮምፕዩተር ሲሻሻል መለ'የት የሚገባቸውን ዶክተሩ ስለኣቀረቡ ነው። ፳፩. የግዕዝ ፊደል የኦሮምኛው ፊደል ውስጥ ያለውን የግዕዙን “ዸ” እና ሰባት እንዚራን ቀለሞቹን ያጠቃልላል። ስለዚህ እንደ “በዻዻ” የኣሉትን ቃላት በ“በዳዳ” ወይም “ዻራርቱ"ን በ“ደራርቱ” መክተብ ግድፈት ነው። የኦሮምኛው ፊደል የዶክተሩ ሞዴት፣ ኢትዮወርድ፣ ግዕዝኤዲትና ሌሎች ፕሮግራሞች ውስጥ ቀርበው የሚፈልጓቸው ተጠቅመውባቸዋል። ፳፪. ሁሉንም ቀለማት የሌሉት ወይም የማይከትቡ ዓማርኛ እየተባሉ ሲቀርቡ ኣለተቃውሞ መቀበል ነውር ነው። ምክንያቱም ይህ ለፊደሉና ለሰዋሰው የኣለመጨነቅን ስለሚያሳይና የፀሓፊዎችን ችሎታ ጥያቄ ውስጥ ስለሚያስገባ ነው። ፳፫. ዓማርኛ “መጠጥ” እና “መጠጥ ኣደረገ” የሚለውን በማጥበቅ መለየት ኣይችልም የሚሉ ኣሉ። “መጠጥ” እና “መጠጥ ኣደረገ” ሁለት ትርጕሞች ያሏቸው ቃላት እንጂ በማጥበቅ የሚለዩ ኣይደሉም። ፳፬. በኮምፕዩተር ሁለት ነጥብ “፡” የግዕዝ የባዶ ስፍራን ምልክት ነጥብ በሌለው የባዶ ስፍራ የእንግሊዝኛው ኣጠቃቀም ጋር ደርበው ዓማርኛውን የሚያቀርቡ ኣሉ። ከሁለቱ ዘዴዎች ኣንዱን መምረጥ እንጂ ሁለቱንም መውደድ ኣያዋጣም። ፳፭. ኣንዳንድ ሰዎች ዓማርኛ የእራሱ ፊደል የለውም ይላሉ። ዓማርኛ የእራሱ ፊደል () የኣለው ቋንቋ ነው። የግዕዝም ቋንቋ የእራሱ ፊደል ኣለው። የግዕዝ ቋንቋ ፊደላት የዓማርኛው ውስጥ ሲኖሩ ሁሉም የዓማርኛ ፊደላት የግዕዙ ቋንቋ ፊደላት ውስጥ የሉም። ግዕዝ ወይም የተለያዩ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት የፊደሉም ስም ሲሆን ለተለያዩ ቋንቋዎች ተጨማሪ ቀለሞች ተጨምረዋል። ፳፮. የኣማርኛ የታይፕራይተር ፊደል የግዕዝ ፊደል ኣይደለም። የእውሸት () ወይም የፈጠራ የዓማርኛ ፊደል እንጂ የዓማርኛም ፊደል ኣይደለም። መጽሓፍትም ሲታተሙ የነበሩት በግዕዝ ፊደል በማተሚያ ቤቶች ትክክለኛ ቀለሞች ነበር። ኣሁንም ቢሆን በድሮው ዓይነት ወይም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት መነሻው ይህ ፊደል በሆነው የዩኒኮድ የግዕዝ ፊደል ዓይነት ነው። የታይፕራይተርንና የማተሚያውን ፊደላት የማይለዩና ሁለቱ ኣንድ የሚመስሏቸው ኣሉ። ፳፰. በወልጋዳ፣ የተሳሳቱና ከሲታ ቀለማት ተጽፈው የሚቀርቡ ጽሑፎችና መጻሕፍት እየበዙ ነው። የፊደል መልክ ከኣላማረ ለማንበብም ኣያጓጓም። ጥሩ የግዕዝ ፊደል ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት “ነጋሪት ጋዜጣ”ን ሲያትምበት የነበረው ፊደል ነው። ብዙ መጻሕፍትም ታትመውበታል። ፳፱. ግዕዝ ኮምፕዩተራይድ ስለሆነ በኮምፕዩተር የሚቀርቡት በዓለም ዙሪያ ሊታዩ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ዓማርኛውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ኣሉ። ግዕዝ ድምጻዊ ስለሆነ የተለያዩ ቋንቋዎችን ያስከትባል። እንግሊዝኛ ውስጥ የኣሉ ኣንዳንድ ችግሮችም የሉትም። ፴. ግዕዝን በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ ስለተቻለ ኣከታተቡ ከእንግሊዝኛው ጋር እኩል ሆኗል። ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ያካስራል። ይህ የእጅ ስልኮችንም () ኣጠቃቀም ይመለከታል። ፴፩. ከላይ የተጠቀሱት ስሕተቶች ጥቂቶቹ ትግርኛንም ያጠቃልላሉ። ፴፪. ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ለኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ቀርቧል። ወጉንና ሕጉን ጠብቆ መጠቀም የእራስንና የፈጣሪዎችን መብት መጠበቅ ነው። በተሰረቁ፣ በማይጽፉና የኣልተሟሉ ሶፍትዌሮች መጠቀም ለእራስና ለሌላው መብት ኣለመጨነቅን ያሳያል። ለጽሑፍ ጥቅም የሚያስፈልጉ ነፃ ሶፍትዌሮች ስለኣሉ ከእንደግዕዝኤዲት ዓይነት በስተቀር መግዛት ግዴታ ኣይደለም። ፴፫. ትክክለኛ ሰዋስው፣ የተሟሉ ቀለሞች፣ ትክክለኛ ቅርጾች እና የመሳሰሉትን በኣሌሏቸው መጠቀም ለቋንቋው መዳከም ምክንያቶች እንዳይሆኑ መጠንቀቅ ኣስፈላጊዎች ናቸው። ስሕተቶች ሲደጋገሙ ሊለመዱ ይችላል። ዶክተሩ ከሰዋስው ተሳሳቶች ኣንዱ ናቸው። ፴፬. ስለ ግዕዝና ዓማርኛ ፊደላት ሲጻፍ ስለ ግዕዝ ቋንቋ የሚመስሏቸው ኣሉና ይታሰብበት። ፴፭. ፊደላችን ለኣፍሪቃውያንና ሌሎችም እንዲተርፍ በወጉ መጠቀምና መንከባከብ ይጠቅማል። ፴፮. "ዓማርኛ" በግዕዙ "ዐ" የማይጻ'ፈው ቀለሙ ድምጹን ስለማይወክል ነው። ፴፯. ብዙ ስሕተቶችና ግድፈቶች የኣሉትን ጽሑፍ በዋቢነት ለመጠቀም ኣያስተማምንም። ምክንያቱም ደራሲው ኣስፈላጊዎቹን ጥንቃቄዎች ኣለማድረጉን ስለሚያሳይ ኣለመግዛት ወይም መተቸት ሳይሻል ኣይቀርም። ለምሳሌ ያህል "ነው" እና "ነህ" የመሳሰሉትን ቃላት "ነዉ" እና "ነክ" የሚሉ ኣሉ። "ኢትዮጵያ"ን በትክክል መጻፍ የማይችሉ ፊደል በሚገባ ኣልቈጠሩም ወይም ረስተዋል ማለት ኣይደለምን? ፴፰. የኣንዳንዶቹ ስሕተቶች ምንጮች ማተሚያ ቤቶች ናቸው። ለምሳሌ ያህል ቀደም የኣሉ ጽሑፎች ውስጥ የ"ፏ" ፊደል መስመሩ የኣለው ከላይ ሆኖ ሳለ የኣዳዲሶቹ ከታች ነው። ቀደም የኣለውን ምልክት ዶክተሩ ሲጠቀሙ የተሳሳቱ የሚመስሏቸው ኣሉ። ይኸንኑ መቀጠያ ከግዕዝ ወግ ውጪ "ፍ" ላይ ተደርጎ በቅርቡ የቀረበ ፊደልም ኣለ። ማተሚያ ቤቶች በትክክለኛዎቹ ቀለሞች ከመቶ ዓመታት በላይ የተጠቀሙ ስለሆኑ መሪዎች እንጂ ተከታይ መሆን የለባቸውም። ፴፰. ዓማርኛ ማጥበቂያ ኣይጠቀምም የሚሉ ፈረንጆችም ኣሉ። በዓማርኛ ፊደል ሲደረብ እንደእንግሊዝኛው ኣይጠብቅም። ፴፱. ኣንዳንድ የዓማርኛ ተጠቃሚዎች ዓማርኛ ሞክሼዎ ድምጾች የሉትም የሚሉ ኣሉ። "ኣባይ"ና "ዓባይ" ኣንድ ኣለመሆናቸው በቅርቡ ከወንድሜ ጋር ስከራከር የዓባይ ጉዳይ የ"ባ" መጥበቅና ኣለመጥበቅ ነው በማለት ስላሳመነኝ ምርምሮች ኣስፈላጊ ናቸው። ፵. ዶክተሩ ለመንግሥት የኣቀረቡት የፓተንት ማመልከቻ በወጉ ጥበቃ ሳይደረግለት መንግሥትና ኣብዛኛው ሕዝብ ከዶክተሩ በተሰረቁ የግዕዝ ቴክኖሎጂ ሲጠቀም ቆይቷል። ኣሁን ለውጥ መጥቷል ስለተባለ ሁሉም ሌቦች መስረቅ ማቆም ይገባቸዋል። ሌብነት ተለምዶ የዶክተሩን ሥራዎች የሚደብቁም ኣሉ። ፵፩. ይህ ጽሑፍ ብዙ ዓይነት ግድፈቶች ኣሉት፦ ለምሳሌ ያህል ኣራት ነጥብ የለውም፣ በሳድሱ “ው” ምትክ ካዕቡን “ዉ” ተጠቅሟል፣ ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ፣ ኢትዪጵያ እና ኢትዩጵያ በማለት ኣቅርቧል። ፵፪. ኣንድ ሰው ነዋሪነቱን ( ወይም ) እንጂ ዜግነቱን () መቀየር ኣይችልም። ሞክሼ ኆኄያት የዓማርኛ ሞክሼ በተለያዩ ቀለሞች የተወከሉ ኣንድ ዓይነት ድምጽ ኣሏቸው የሚባሉ ኆኄያት ናቸው ይባላል። ሞክሼዎች ቢያንሱ ሁለት ሰዎች ስለሆኑ ስሞች ተጋሩ እንጂ ኣንድ ስለኣልሆኑ ኣንዱ ሞክሼ ሌላውን ሊሆን ኣይችልም። ስለዚህ የዓማርኛ ቀለሞች ሞክሼዎች ስለሆኑ ኣንዱን በሌላው መተካት ይቻላል የሚባለው ኣስተሳሰብ ትክክል ኣይደለም። የኣማርኛ ሞክሼዎች ናቸው የሚባሉት የእየእራሳቸው ቅርጾች፣ ድምፆችና ስሞች ስለኣሏቸው ሞክሼዎች ኣይደሉም። ምሳሌ “ዓይን” የሚጻፈው በዓይኑ “ዐ” ነው። የዓማርኛ ሞክሼዎችን ማስወገድ በሚከተሉት ምክንያቶች ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። ፩. ሞክሼዎች ኣንድ ስለኣልሆኑ ኣንድ ናቸው ብሎ ኣንዱን ማንሳትና ሌላውን መጣል ከመነሻውም የተሳሳተ ኣስተሳሰብ ነው። ፪. የእነዚህ ሞክሼዎች ፊደላት ድምጾች እስከ ፲፭፻፴ ዓ.ም. ድረስ ማለትም እስከ ዓፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት ድረስ ተለይቶ ሲነገር ነበር። ሞክሼ ቀለሞች ይቀነሱ የተባለው ኃሳብ የመጣው በታይፕ መኪና ዘመን መርገጫዎቹ ስለኣነሱ ነበር። የኣማርኛ የጽሑፍ መሣሪያ ዓማርኛ ስለኣልጻፈና ግዕዝ በዶክተር ኣበራ ዲጂታይዝድ ስለሆነ የታይፕ መሣሪያውና ቅጥልጥል ቅርጾቹ ቀርተዋል። ኣሁን ሁሉም ቀለሞች ዲጂታይዝድ ስለሆኑ የዱሮ ችግሮችም መፍትሔ ኣግኝተዋል። መፍትሔ የፈጠሩትን ማመስገንና ሥራዎቻቸውን ማስተዋወቅ የጥቂቱ ብቻ መሆን የለበትም። ፫. የኣማርኛ ታይፕራይተር ፊደል የዩኒኮድ ፊደል እንዲሆን የሞከሩት በሳይንሳዊ መረጃ ተሸንፈው ቀርተው ትክክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ገብተዋል። ይህ ከሆነ በኋላ ስዉ የሚያውቃቸው ቀለሞች ይቀነሱ ማለት የተማረውን ማስቸገር ስለሆነ ተገቢ ኣይደለም። ምክንያቱም የእያንዳንዱ ቀለም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ስለሆነ በኋላም ከኣንድ መርገጫ የተረፉት ኣብላጫዎቹ የግዕዝ ቀለሞች የሚከተቡት በሁለት መርገጫዎች ስለሆነ የሞክሼዎች መኖር የፈጠረው ችግር የለም። ኣንዳንዶቹ ሞክሼዎችን የሚከትቡት ከኣንድ የመርገጫ ቍልፍ ስለሆነ እያንዳንዱን ሞክሼዎች የሚከትቡት ብዙ መርገጫዎችን በመጠቀም ነው። ሞክሼዎችን የሚጠሉት የማያዋጣው መክተቢያዎቻቸውን ለመጥቀም ሊሆን ይችላል። ይህ በተለይ የዓማርኛውን ቀለሞች በእንግሊዝኛ እስፔሊንግ መክተብ የሚፈልጉትን ይመለከታል። ፬. በስመ ሞክሼና መሻሻል ሞክሼዎች የኣልሆኑትን መቀነስ የፈለጉ ኣሉ። ምሳሌ፦ “ጐ”ን በ“ግወ” መተካት። ይህ ድምፃዊ ፊደላችንን ወደ ኣክሳሪው ፊደላዊ ፊደል በመቀየር ያዳክመዋል። የፊደል ጥቅም ቋንቋን ለመግለጽ እንጂ ለፊደል ኣጠቃቀም ሲባል ቋንቋን መቀየር ወይም መቀነስ ኣይደለም። ፭. የሞክሼዎቹ ማንነት በጥናት ላይ የተመረኰዘ ኣይደለም። ለምሳሌ ያህል መንትያ እንጂ ሞክሼዎች ኣይደሉም የሚሉ ኣሉ። ፮. ሞክሼዎችን መቀነስ ጥቅም ቢኖረው ኖሮ የ“ከ" ቤት ድምጽን የሚጋሩትን “” (“ሲ”)፣ “” (“ኬ”) እና “” (“ኪው”) (ምሳሌ “” እና “” ወይም “ኬክ” እና “ኲን”) የላቲን ቀለሞች ተጠቃሚዎቻቸው ሊቀንሷቸውና ሦስቱንም በ“” ብቻ መጠቀም በመረጡ ነበር። ይህ ኣስቸጋሪነቱን ለማመልከት የቀረበ ምሳሌ ነው። ፈረንጆች ለእነዚህ ቀለሞቻቸው የተለያዩ መርገጫዎች ቢመድቡም ለእነ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “ኸ”፣ የግሎቻቸው መርገጫዎች መመደብ ኣይገባም የሚሉ ኣሉ። ዶክተሩ ይገ‘ባል በማለት ይኸን ኣይደግፉም። ፯. ሞክሼዎች እንዲጠፉ ከመቸኰል ልዩነታቸውንና ጥቅሞቻቸውን ማስተማር ከምሁራን ይጠበቃል። ምሳሌ፦ ኣለ። ፰. ሞክሼዎች የሌሉት ጽሑፍ ተለምዶ ሞክሼዎቹ ሊረሱ ይችላሉ። ሞክሼዎችን የማያውቋቸው ምሁራን የቆዩ ጽሑፎችን በሚገባ ላያውቁና ትርጕሞቻቸውን ላይረዱ ይችላሉ። ዶክተሩ የሠሩት የማጥበቂያና የማላልያ ቀለሞችም ላይጠቅሙ ይችላሉ። በቍጥሮቹ በኣለመጠቀም የተነሳ የግዕዝን ኣኃዞች የማይለዩ ምሁራን ኣሉ ይባላል። ፱. ምክሼዎችን የማይወዱ ጥቅሞቻቸውን መማር የማይፈልጉ ሊሆኑ ይችላሉ። የማይጽፉና ያልተሟሉ መክተቢያዎች የሚያቀርቡ ስለኣሉ ዘላቂ ችግሮችን ሲፈጥሩ ዛሬ መታገስ ኣስፈላጊ ኣይደለም። (የሞክሼዎች ኣለመኖር የፊደላቱን ቊጥሮች በማስቀነስ ኣከታተብ ቢያቀል'ም ኣማራጭ እንጂ ግዴታ መሆን የለበትም ባይ ናቸው ዶክተሩ። ምክንያቱም ኣማራጭነቱ አንደማያዋጣ ኣቅርቦ ማሳመን ስለሚቻል ነው።) ፲. ወደፊት በኮምፕዩተር እንድንራቀቅ ትክክለኛዎቹንና ሳይንሳዊ መሠረቶችን ስለፈጠርን ከሞክሼዎች መኖር ይልቅ ኣለመኖር ሊጎዳ ይችላል። ወደፊት ኮምፕዩተር ስለሚያስተካክለው የሞክሼዎች ኣጠቃቀም ችግር ስለማይሆን የሚያስቸግሩት ቀለሞቹን የማያውቁት ሊሆኑ ይችላሉ። ጥቂት የኣናሳ ተናጋሪዎች ቋንቋዎች ቀለሞች የተሠሩት ሞክሼዎች የተባሉትን በመጠቀም ስለሆነ ሌሎች ኢትዮጵያውያን የሚያውቋቸውን የዓማርኛ ቀለሞች የማያውቁ ዓማርኛ ተናጋሪዎች መኖር ዓማርኛ ቋንቋንና ፊደሉን ይጎዷቸዋል እንጂ ኣይጠቅሙም። ስለዚህ በስመ ሞክሼ ዓማርኛውን ማዳከም ለዓለም ሕዝቦች ጭምር ጉዳት ነው። ፲፩. ኣንድ ጽሑፍ ሞክሼዎች በተባሉትም ይሁን በሌሎቹ ቢጻፍ ልዩነቶቻቸውን ለማያውቁ የሚፈጥሯቸው ችግሮች የሉም። ፲፪. ዓማርኛ የግዕዝ ቋንቋ ፊደል ላይ የሚያስፈልጉትን ኣዳዲስ ቀለሞች ጨመረ እንጂ የግዕዝን ፊደል ኣልቀነሰም። የግዕዝ ፊደል መክተቢያ ሁሉንም ቀለሞቹን ማስተናገድ የቴክኖሎጂው መጀመሪያ ነው። የኮምፕዩተር ቴክኖሎጂው የገላገለው የግዕዝን ቀለም ለዘመናት ሲለቅሙ የነበሩትን የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሠራተኞች ጭምር ነው። ይህ ጉዳይ የአማርኛ የታይፕ መጻፊያውን ኣይመለከትም። ፲፫. የትግርኛ ቀለሞች በዓማርኛው ላይ ተጨማሪ ኣሏቸው እንጂ የተቀራረቡ ናቸው። የትግርኛ ፊደል ውስጥ የሌሉ ጥቂት የዓማርኛ ቀለሞች ኣሉ። ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ግን ከትግርኛ ቀለሞች ውስጥ እነ “ሀ”፣ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “አ” እና “ዐ” የራብኦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ተሳስተው ሊቀንሷቸው ኣጥቊረዋቸዋል። ] እንደ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ገለጻ ግን ኆኄያቱ ሞክሼዎች ስለኣልሆኑ መብታቸው መከበር ኣለበት ነው። ይኸንንምና የ“ሠ"ንና የ“ፀ" እንዚራን የኣጠቃለለውን ሞክሼነት በዓማርኛና በእንግሊዝኛ ተቃውመዋል። ፲፬. ሞክሼነት ልብወለድ እንጂ ሳይንስ ኣይደለም። ዶክተሩ ዲጂታይዝ ያደረጉትና የእያንዳንዱ ግዕዝ ቀለም መብት ተጠብቆ ዩኒኮድ ውስጥ እንዲገባ የታገሉት ሳይንስንና ታሪክን በመመርኰዝ ነው። ፲፭. የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች በፊደላቸው ሲጠቀሙ ብዛቱ ኣላስቸገራቸውም። ብዛት ችግር የሆነው መርገጫዎች ስለኣነሱ ስለሆነ የምሁራን ዓላማ ለችግሮቹ መፍትሔ መፍጠር እንጂ ለጊዜያዊ ችግርና መርገጫዎች ሲባል ፊደል መቀነስ መፍትሔ ኣይደለም። የታይፕራይተር ፊደል ቀናሾችና ቀንጣሾች ቢሳካላቸው ኖሮ ሞክሼዎቹ ስለማይኖሩ ዶክተሩ መፍትሔ ለመፍጠር ይቸገሩ ነበር። እንዲህም ሆኖ የታይፕራይተሩን ቍርጥራጮች ኣንዱ ግዕዝ ነው ብሎ ሲያወናብድ ዶክተሩን በመደገፍ የተማሩበት የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲም ይሁን የፊደሉ መብት ተከራካሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኣለፉት ፴ ዓመታት ስለ ዶክተሩ ሥራዎችም ይሁን ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ዩኒኮድ እንዲገቡ ስለታገሉት ትንፍሽ ኣላሉም። ፲፮. ስር የሰደደን ነገር መቀየር ኣስቸጋሪ ነው። ፲፯. በስመ ሞክሼ ቋንቋው እየተበላሸ ነው። ለምሳሌ ያህል “ቍጥር”፣ “ሽኵቻ”፣ “ጫጕላ”፣ “ጓጕቷል”ን የመሳሰሉ ትክክለኛ ቃላት እንዳይኖሩ ሊሆን ነው። ያም ካልሆነ እንደላቲኑ ኣስተሳሰብ ሁለት ቀለሞች በኣንድነት ኣንዲነበብ የማድረግን ባዕድ ኣጠቃቀም ያስከትላል። ፲፰. “ጸ” እና እንዚራኖቹ የ“ፀ” እና እንዚራኖቹ ሞክሼዎች ናቸው ተብለው ቀርተው ዩኒኮድ የሚያውቀው “ጿ” በሞክሼ ስም እንዲወገድ ተፈልጓል። ስምንተኛው የ“ፀ” ድምጽ በስሕተት ስለሌለና ዩኒኮድ ስለማያውቀው ዩኒኮድ ውስጥ እንደማስገባት ዝም ማለት በስመ ሞክሼ ፊደሉን ለማበላሸት እንጂ ለመቀነስ ብቻ እንዳልሆነ ያመለክታል። ምክንያቱም ለኣንዳንዶቹ ሁለቱም “ጿ"ዎች ሞክሼዎች ስለሆኑ ነው። “ጸሎት” እና “ፀሓይ” ውስጥ “ጸ” እና “ፀ” ሲነገሩ ኣፋችን ውስጥ ምላስ የሚያርፈው በተለያዩ ስፍራዎች ነው። ፲፱. ትግርኛ እንደ ዓማርኛው የግዕዝ ቋንቋ ፊደል ላይ የሚያስፈልጉትን ኣዳዲስ ቀለሞች ጨምሯል። ግዕዝና ትግርኛ የሞክሼ ችግር የለባቸውም ይባላል። የሞክሼዎችን ችግር ዓማርኛ ላይ ማጥበቅ ለምን ኣስፈለገ? ፳. ኣንዳንድ ሰዎች ሞክሼዎች የግዕዙን ድምጽ በዓማርኛ ኣጥተዋል ይላሉ። የሞክሼዎች ጉዳይ ግን የቃላት ኣመጣጥንና በቀለም የትርጕማንን መለያየት ጭምር ያመለክታል። ምሳሌ፦ ዓይኑ “ዐ” የጠበቀ ነው ። ትክክለኛ ኣጠቃቀሞችንም ለመከተል መዝገበ ቃላት ኣሉ። “ፀ”ም የጠበቀ ነው። ትክክለኛዎቹን የኣማርኛ ኆኄያት የተከተለው ኣፄ ኃይለ ሥላሴ በ፲፱፻፷፪ ዓ.ም. የኣሳተሙት መጽሓፍ ቅዱስ ኣስተማማኝ ነው ይባላል። ፳፩. ቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ “መጫፈ ቁልቁሉ”ን በግዕዝ ፊደል በ፲፰፻፺፪ በኦሮምኛ ጽፈው ሲያሳትሙ በኋላ ሞክሼዎች ከተባሉት ኣንዳንዶቹን ኣስወግደዋል። “ፍቅር እስከ መቃብር” 67 ሞክሼዎች ቀለሞች በሌሉት አማርኛ በክቡር ዶ/ር ሓዲስ ዓለማየሁ በ፲፱፻፶፪ ታትሟል። (ይህ የሆነው የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሞክሼ የተባሉትን ቀለሞች እየኣሉት ነው።) የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማእከል ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ከሆነ በኋላ በታይፕራይተር ዓይነት ቅጥልጥል ፊደል “ኣማርኛ መዝገበ ቃላት” ሞክሼዎች የተባሉትን በሌሉት ቀለሞች በ፲፱፻፺፫ ኣትሟል። ስለ ሞክሼዎች በምሳሌ ቀረቡ እንጂ ደራሲዎቹ በሥራዎቻቸው ታላላቅ የኣገር ባለውለታዎች ናቸው። ፳፪. ዶ/ር ኣበራ ሞላ “ኧ” ስምንተኛው የ“አ” ቤት ፊደል መሆኑን በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. ጽሑፋቸው እስከኣመለከቱበት ጊዜ ድረስ ብዙዎቹ የኣላወቁት ይመስላል። ሓዲስ ዓለማየሁ “ኧ” የእራሱ እንዚራን እንዳለው ቈጥረው በስሕተት ስድስት እንዚራኑን ጭምር ቀንሼዋለሁ ብለዋል። የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲም "ኧ”ን ጥቅም ላይ ኣላዋልኩም ቢልም “ኧ”ን በስምንተኝነት ሳይጠቀምበት ጥሎታል። “አ” እና “ኧ” ሞክሼዎች ስለኣልሆኑ መጽሓፎቻቸው ውስጥ የማይመለከታቸው የሞክሼዎች ኣጠቃቀምና ውይይት ውስጥ ሁለቱም በስሕተት ጣልቃ ኣስገብተዋቸዋል። እነዚህ የኣለ በቂ ምርምር በስመ ሞክሼ የቀረቡ ጉዳዮች የኣለፉትን ችግሮች እያስወገዱ የኣሉትን የዶክተሩን ሥራዎች ኣክብደዋቸዋል። ሓዲስ የ“ኧ”ን ግዕዞች ብቻ ይዤ እርባታቸውን ጥያለሁ ቢሉም “ኧ” የግዕዝ ቤት ቀለም ኣይደለም። የ“ኸ”ን ግዕዝ ብቻ ይዤ እርባታቸውን ጥያለሁ ቢሉም “ኸ”ን ከእንዚራኖቹ ጋር ጥለዋል ማለት ይቻላል። ምክንያቱም ሓዲስ “ኹ”ን የጣሉት የ“ሁ” ሞክሼያቸው በመሆኑ "ኸ"ም የ"ሀ" ሞክሼያቸው ስለሆነ እንደሌሎቹ መጣ'ል ነበረበት። ዩኒቨርሲቲውም ነባር የፊደል ገበታው ውስጥ “ኧ”ን እንደ ግዕዝ ቤት ወስዶ እርባታዎቹን በጥያቄ ምልክቶች ኣቅርቧቸዋል። ፳፫. “ሀ” እና “ሃ” እንዲሁም “አ” እና “ኣ” ሞክሼዎች ኣይደሉም። እነዚህን ቀለሞች በስመ ሞክሼ ተሳስቶ በማስወገድ ማግደፍና ኣንዱን ቀለም ጥሎ ሌላውን ማንሳት ትክክል ኣይደለም። ይህ በስመ ሞክሼ ፊደል መቀነሰ ሳይሆን ፊደል ማስወገድ ነው። ለምሳሌ ያህል የሓዲስ መጽሓፍ ውስጥ ራብዖቹ “ሃ” እና “ኣ” የሉም። ሓዲስ መጽሓፋቸው ውስጥ በ“ሃ” ምትክ “ሀ”ን እና በ“ኣ” ቀለም ምትክ “አ”ን በስሕተት ተጠቅመዋል። እነዚህን ስሕተቶች ለማስወገድ በኣሁኑ ጊዜም አንደኣስፈላጊነቱ በ“ሀ” ምትክ “ሃ” እና በ“አ” ምትክ “ኣ”ን መጻፍ ትክክል መሆኑን ለኣንዳንዶቹ ማስገንዘብ ኣስቸግሯል። ምክንያቱም መመራመር በማይችሉባቸው ጊዜያት የተማሯቸውን ስሕተቶች ከኣደጉም በኋላ በምርምር ለማሳመንና ለማስተካከል ሲሞከር የሚያስቸግሩ ስለኣሉ ነው። ምሳሌ፦ “ኣበራ” አንጂ “አበራ” ትክክል ኣይደለም። በተጨማሪም ፊደል ቀናሾችና ቀንጣሾች ወደዱም ኣልወደዱም ዶክተሩ ኣሸንፈው ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ስለገቡ በእነዚህ ስሕተቶችና ግድፈቶች መቀጠል ኣስፈላጊ ኣይደሉም። ወደፊት ኮምፕዩተር ትክክለኛዎቹን ስለሚያቀረብ ዛሬ ሥራ ከማበላሸት ይልቅ መማር ሳይጠቅም ኣይቀርም። ፳፬. ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ የምልክት መርገጫ ላይ ወደዳር ከመደቧቸው መካከል “ኸ” ኣንዱ ነበር። ሓዲስ የ“ኸ” እና “ኧ” ግዕዞቻቸውን ብቻ ይዤ እርባታዎቹን ጥያለሁ ሲሉ “ኸ” ወደ ግዕዙ “ሀ” ድምጽ የቀረበና “ኧ” (እንደ “” “አርዝ”) የግዕዙ “አ” ድምጽ መሆኑን የተገነዘቡ ኣይመስልም። በሌላ በኩል ስማቸውን “ሀዲስ” እንጂ “ሃዲስ” ኣለማለታቸውና “ኸ” ኣራተኛ የ“ሀ” ሞክሼያቸው መሆኑን ስለኣልጠቀሱም የተቸገሩበት ይመስላል። ስለዚህ በሓዲስ ኣስተሳሰብ “ኸ” እና “ኧ” ለየት የኣሉ ቀለሞች ብቻ ተደርገው በስሕተት የተወሰዱ ናቸው ማለትም ይቻላል። የ“ኸ” ጉዳይ ኣንዳንድ ፈረንጆችንም ግራ ያጋባ ይመስላል። ለምሳሌ ያህል የ“ኧ” ድምጽ ወደ “እዋ” የቀረበ ስምንተኛ የ“አ” ቤት ቀለም በመሆኑ በተለምዶ “ኧረ” የሚለው ቃል ኣጻጻፍና ኣነባብ የተሳሳቱ ስለሆኑ ትክክለኛው “አረ” ነው። ስሕተቱ የ“አ”ን ድምጽ እንጂ የፊደሉን መልክ ኣይመለከትም። ምሳሌም እዚህ ኣለ። የስሕተቱ ምንጭ “አ” እና “ኣ” እንደሞክሼ ተወስደው የግዕዙ “አ” ሥራ ስለጐደለ ለ“ኧ” የተሰጠው ሳይሆን ኣይቀርም ይላሉ ዶክተሩ። ቢሳካላቸው ሓዲስ “ኣ”ን የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ “አ”ን እያጠፉ ፊደላቱ ላይኖሩን ሲደረግ የሚቈረቈር እየጠፋ ነውና ትውልዱን ምን እንደነካው ማወቅ ኣስቸግሯል። ፳፭. ሊቁ ኣለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ሲጠነቀቁ ብዙዎቹ አዐ፣ ሀሐኀ፣ ሰሠ፣ እና ጸፀ ፪ እና ፫ የሆኑበት ምክንያት ምን እንደሆነ ኣያስቡም ብለው የጥንቱ “አበገደ” ፊደል ኣኃዛዊ ስለሆነ “ጐ” ሰባ ቍጥርን ይወክላል ይላሉ። ፳፮. ሞክሼዎችን ለማስወገድ በተጀመረው ዘመቻ ሳቢያ የማያስፈልጉ ቀለሞች ዓማርኛ ቃላት ውስጥ ብቅ እያሉ የቋንቋውን የኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ጽሑፎች ማበላሸት ቀጥሏል። ፳፯. የዓማርኛ ፊደልን መጻፍ የኣልቻለው የጽሕፈት መሣሪያ ሳይጽፈው ተዘልሎ ኮምፕዩተር ደርሶለታል። ትክክለኛዎቹን ኆኄያት ከመማር ይልቅ መቀነስ የሚፈልጉትን ቴክኖሎጂ ስለሚደርስላቸው የሞክሼዎች ተግዳሮት ዘላቂ ኣይደሉም። በፊደሉ ብዛት የተነሳ መጻፍ ያስቸግራል ሲሉ የነበሩት መፍትሔ ከተፈጠረለት ፴ ዓመታት እንደኣለፉ የኣልሰሙ ይመስላል። “.” የሚለውን የእንግሊዝኛ ዓረፍተ ነገር “ዘ ኲክ ብራውን ፎክስ ጀምፕስ ኦቨር ዘ ሌይዚ ዶግ።” ብሎ ሞክሼውን ሳይቀንሱ ጭምር በዓማርኛ መጻፍ ያታርፋል። ለምሳሌ ያህልም የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲው ማዕከል ሞክሼዎች እንዲቀነሱ ስለወሰነና “ኲ” በ“ኩ” አንዲተካ ስለፈለገ ቀለሙ ስለማይኖር “ኲክ” () የሚለው ቃል በዓማርኛ እንዲጻፍ የሚፈልገው “ኩክ” በማለት ነው። ከላይ የቀረበውን 36 ሥፍራዎች የወሰደውን የእንግሊዝኛ ዓረፍተ ነገር በግዕዝ 24 ሥፍራዎች መጻፍ ስለሚቻል ሞክሼዎችን የማስቀረት ጉዳት አንጂ ጥቅም ኣያሳይም። ጽሑፍን በፊደላዊ () ፊደል ከመጻፍ ይልቅ በግዕዙ ድምጻዊ () ፊደል መጻፍ የወረቀትንና የኮምፕዩተር ጽሑፎች ማስቀመጫ ስፍራዎችን ስለሚቆጥብ ጽሑፎችን በላቲን ፊደል ለሚጽፉ ኢትዮጵያውያንም ትምህርት ነው። ምክንያቱም ዓረፍተ ነገሩን በኦሮምኛ ቁቤም ሆነ በአማርኛ ቁቤ መክተብም ኣያታርፍም። ፳፰. ዕውቀትን መቀነስ ሞክሼዎችን እንደመቀነስ ስንፍና እንጂ ጉብዝና ኣይደለም። ኢትዮጵያውያን ሞክሼ የተባሉትን ሳይቀንሱ ለረዥም ዘመናት በእጃቸውና ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙ ቆይተው ታይፕራይተርን የኣዩ ለመቀነስ ታግለው ኣልተሳካላቸውም። ነገር በቀለለበት በእዚህ ዘመን እያንዳንዱ ፀሓፊ በቀላሉ ኣታሚ በሆነበት ጊዜ ስለ ፊደል ማስተማር እንጂ መቀነስ ምሁራዊ ተግባር ኣይደለም። “መሳሳት” (“ርህሩህ ወይም ስስ መሆን”) እና “መሣሣት” (“ትክክል ኣለመሆን”) ኣንድ የኣልሆኑት በዓማርኛ ድምጽ መጥፋት ኣይደለም። ኣንዳንዶቹ ፊደል መቀነስ የሚፈልጉት ለዓማርኛው ከኣላቸው ጥላቻ ወይም ኣጎብጋቢነት ሊሆን ይችላል። የፊደላቱን መልኮች ከመቀየር ኣንስቶ ግዕዙን በላቲን ፊደል መተካት የሚፈልጉ ኣሉ። “ተደጋግሞ የሚነሳውም የቱርክ (ኣረብኛ) ፊደሏን ትታ የላቲን ፊደልን መቀበሏና የጃፓን ፊደሏን ሳትቀይር በሥልጣኔ የመገስገሷ ታሪካዊ ተሞክሮ ነው። የእኛ ኣገር የብሔር ፖለቲከኞችና ኣመራራቸው የቱርኩ ልምድ ይሻለናል ብሎ ከወሰነ፣ ይኼው ሁለት አሥርት ዓመታት ገደማ ተቆጠሩ” ይላል ይህ ጽሑፍ። የዓማርኛውን ፊደል ትተው ቋንቋውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ባይጠፉም፤ ግኝቶቻቸው ከግዕዝ ኣልፈው ለላቲኑ ስለጠቀሙ ዶክተሩ በሥራና ተቃውሞ ቀድመዋቸዋል። ፳፱. ግዕዝ በማተሚያ፣ የኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ቴክኖሎጂዎች በሚገባ እየተጠቀመ ነው። እንደሰዉ ብዛት ግን ብዙ ጽሑፎች በኮምፕዩተርና የእጅ ስልኮች ተጽፈው ኣልተቀመጡም። በኣንድ የፊደል ዓይነት መጻፍ የኣልቻለን ሕዝብ ሞክሼዎች በኣሉትና በሌሉት ጻፍ ማለት ተገቢ ኣይመስልም። ምክንያቱም ኣዲስ ነገር ከጥንቱ ጋር ይቀርባል እንጂ ስለማይተካው ነው። ፴. የግዕዝ ቋንቋ ቀለሞች የዓማርኛ ቋንቋ ፊደል መነሻ ቢሆኑም የተለያዩ ሰዎች የተለያዩ ቀለሞችን ሞክሼዎች ናቸው በማለት ከዓማርኛ ሲቀንሷቸው ተስተውሏል። እነሱ የኣሰቡት ቢሳካላቸው እነ “”፣ “”፣ “”፣ “”፣ “”ን የመሳሰሉት ቃላት በእንግሊዝኛ እንጂ በዓማርኛ መጻፍ ላይቻል ነው። እንደእነዚህ ዓይነት ምሁራን ለማያውቋቸው የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ቀርቶ ለሚያውቁት ዓማርኛ ደንታ የሌላቸው ሳይሆኑ ኣይቀሩም። ፴፩. በስመ ሞክሼ ፊደሉን መቀነስ የጀመሩት ጥቂት ዓማርኛ ተጠቃሚዎች ናቸው። የግዕዝ ፊደል ኣንዱ ትልቅ ችሎታ ለኣዳዲስ ድምጾች ኣዳዲስ ቀለሞች መፍጠር መቻሉ ነው። ፴፪. ዓማርኛ ፊደላቱን ከግዕዝ ቢወስድም ለቋንቋው የማያስፈልጉትን ሞክሼዎች መጣል ነበረበት የሚሉ ኣሉ። ዓማርኛ የሚጥላቸው ሞክሼዎች የሉም። እንግሊዞች ፊደላቸውን ለማሻሻል ሞክረው ኣልተሳካላቸውም እየተባለ ዓማርኛው መሻሻል ኣለበት ማለት ምንድን ነው? ፴፫. የግዕዝ ፊደል ውስጥ ለሌሉ ድምጾች ኣዳዲስ ቀለሞች መፍጠር ሊያስፈልጉ ይችላሉ። ይህ ፊደላችን ለሌሎች ቋንቋዎችና ፊደላትም እንዲጠቅም ያስችላል። ዓማርኛ ከግዕዝ የወረሳቸውን ቃላት እየተጠቀመ እየኣደገ ነው። ፊደላቱ እንዳይቀነሱ ከሚፈልጉት ኣንዱ ዶ/ር ኣምሳሉ ኣክሊሉ ናቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ግዕዝ ውስጥ የኣሉት በተናጠል እየቀጠሉ ሞክሼዎች የሚሆኑት ዓማርኛ ስለሆኑ የሚመስላቸው ኣሉ። ይህ እውነት ኣይደለም። ፴፬. ኢትዮጵያውያን ቀለሞቻቸውን ሳይቀንሱ በብራናና ማተሚያ ቤቶች ብዙ ደክመው በሚገባ ተጠቅመውባቸው ኣቆይተውናል። ይኸንኑ ፍላጎት ዶክተሩ በኮምፕዩተር ከማሳካት ሌላ ለዩኒኮድ ኣቅርበው የፊደሉ ፍላጎት ተሟልቷል። የግዕዝን ፊደል ሳይጽፍ የእንግሊዝኛውን የታይፕ መሣሪያ ዓማርኛን እንደጻፈ መቍጠርና ይኸንኑ በኮምፕዩተር መጠቀም እራስን ማታለል ነው። ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ከታይራይተር ጋር ጊዜው የኣለፈበት ኣስተሳሰብ ነው። ፴፭. በኣንድ በኩል ፊደል በዛ እያሉ በሌላ በኩል የሚጠብቅና የሚላሉ ቃላት ችግር ፈጥረዋል የሚሉ ኣሉ። የፊደል ቀናሾች ስንፍና ወደ ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ስለገባና ኣንዳንዱን ሰው ከሚገባው በላይ ቸልተኝነት ስለተጠናወተው መቀስቀስ ኣስቸግራል። ስለ ቴክኖሎጂ ኣንብቦ ከመረዳት ይልቅ በወሬ የተገኘውን ሶፍትዌር እየተጠቀመ ፊደል ሲጎድልበት መጠየቅ የማይችል ሆኗል። ፴፮. በተቀነሱ ቀለሞች የሚጠቀሙ ደራስያን ጽሑፎች ኢንተርኔት ላይ ተፈልገው ላይገኙ ስለሚችሉ እራሳቸውና ሥራዎቻቸውን ከጥቅም ውጪ እያደረጉ ናቸው። ፴፯. ሁለተኛው የሞክሼዎች ጥቅም ዓማርኛ ከሌሎች ሴማዊ ቋንቋዎች ጋር ያለውን ዝምድና ስለሚያመላክቱ ነው። የዓማርኛ ሞክሼዎችን ለመለየት ከቃላቱ ብቻ ፍንጭ ማግኘት ስለሚቻል ምሳሌዎችን ከመሸምደድ ይልቅ መረዳት ሳይጠቅም ኣይቀርም ይላሉ ዶክተሩ። ለምሳሌ ያህል “ፀሓይ" የሚለ ቃል ውስጥ “ፀ" የጠበቀ ስለሆነ ፀሓዩን “ፀ" መጠቀም ይጠቅማል። “ንሥር"ና “ንስር"ን ለመለየት የቋንቋው ተናጋሪ በድምጽ ስለሚለያቸው “ንስር"ን ከእሳቱ “ሰ" ጋር በማያያዝ ኣገባቡን መለየት ይቻላል። ሌላ ምሳሌ “ምሥር" እና “ምስር" ሲሆን የጠበቀው እንደንጉሡ “ሠ” ባለ ንጉሡ “ሠ” “ምሥር" መሆኑ ነው። “ምሥር”ን ኣጥፍቶ እንደ “ምስ'ር” መጻፍ ሥፍራና መርገጫዎች በማስጨመር ያካስራል። “ምስር” እንዲሁ ወይም () ያልጠበቀ ሲሆን “ምሥር” እንደ ዓይኑ “ዐ” የጠበቀ ስለሆነ ኣነጋገሩን ከፊደሉ ማገናኘት ሳይጠቅም ኣይቀርም። የሞክሼዎች ኣጠቃቀም ኃይማኖታዊ ነው የሚሉም ኣሉ። "ዓይን"ና "ዓመት" የጠበቁ ናቸው ቢባል የወንዙን ስም በ"ኣባይ" የሚጽፉ ኣሉ። ስለዚህ እነዚህ ነገሮች ጥናት ያስፈልጋቸዋል። ለምሳሌ ያህል "ኣባይ" እና "ዓባይ"ን በድምጽ መለየት ይቻላል እንዳይባል የሚጠብቀውና የሚላላው "ባ" ቀለም ስለሆነ ነው። ፴፰. የሞክሼ ተብዬዎቹ መኖር ዓማርኛውን ኣዳበረው እንጂ ኣልጎዳውም። ይህ ፊደሉን የሚጠቀሙ ሌሎች ቋንቋዎችንም ሊመለከት ይችላል። የላቲን ፊደል ስለኣስቸገረ ፈረንጆች ኣዳዲስ ፊደላት እየፈጠሩ እያሻሻሉት ነው። ፴፱. የሞክሼ ፊደል ጉዳይ ጊዜው የኣለፈበት ክርክር ነው። በኮምፕዩተር ዘመን ቴክኖሎጅው ችግሮቻችንን ስለሚፈታ ፊደል ለመቀነስ መከራከር ግዕዛዊ ኣይደለም። ትክክለኛዎች ቀለሞች ከሌሉ ወደፊት ኮምፕዩተሩን ማናገር ቀላል ኣይሆንም። ሞክሼዎችን በሚፈልጉና በማይፈልጉ መካከል የሚፈጠሩት ችግሮች ሰዉ ላይ ሥራ ያበዛሉ። ፵. ኆኄያትን መጠበቅ ቅኔ ላይ ትንሽ ችግር ሊፈጥር ይችላል። ፵፩. በቅርቡ በግዕዝ ፊደል መብዛት የተነሳ መዝገበ ቃላትን መጠቀም ኣስቸገረ በማለት ፊደል እንዲቀነስ የሚል መጽሓፍ ተጽፏል። ይህ ጊዜው ያለፈበት ኣስተያየት ነው። ወደፊት ኣንድ የሚፈለግን ቃል ጽፎ ኮምፕዩተር ካለበት ያወጣዋል እንጂ መጽሓፍ ማገላበጥ ኣያስፈልግም። ፵፪. መጥበቅና ኣለመጥበቅ ከሞክሼዎች ጋር እንዳይምታቱ መጠንቀቅ ያስፈልጋል። በሌላ በኩል የዓማርኛን ሞክሼዎች መወገድ የሚፈልጉ ምክንያቶች ቢኖሯቸውም ኣንዳንዶቹ ከላይ ተጠቃቅሰዋል። ፩. ስድስት ዓይነቶች “ሀ”ዎች ቢኖሩም በሃሌታው “ሀ” እና እንዚራኖቹ ብንጠቀም የእነ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “ኈ”፣ “ኸ” እና “ዀ” እንዚራኖች ጭምር ድምፆች ኣንድ ዓይነት በመሆናቸውና ዓማርኛ ውስጥ ስለጠፉም ስለማያስፈልጉ የቀለሞች ቍጥር ይቀንሳል ነው። ፪. ሞክሼዎች ቢቀነሱ ግዕዝን ለመክተብ በሁሉም ቍልፎች መጠቀም ኣያስፈልግም የሚሉ ኣይጠፉም። ፫. የኣለነው ዓለም እየሰለጠነና ነገሮች እየቀለሉ በኣሉበት ዘመን ስለሆነ መቀነስ የምንችላቸው ስለኣሉ መጓተት ኣያስፈልግም የሚሉ ኣሉ። ፬. በግዕዝ ፊደል የሚጠቀሙ የተለያዩ ቋንቋዎች ድምፆችን የሚወክሉት ኣዳዲስ ቀለሞች ተሠርተው ሥራ ላይ ስለዋሉ የማያስፈልጓቸውን ሞክሼዎች ማስወገጃ ጊዜው ኣሁን ነው የሚሉ ኣይጠፉም። ፓተንት () ኣንድ ሰው ጥቅም ያለው ኣዲስ ነገር ወይም ግኝት ሲያቀርብ ከመንግሥት ለተወሰነ ጊዜ የሚሰጥ የባለቤትነት መታወቂያ ነው። በፓተንት የተጠበቀን ግኝት ያለባለቤቱ ፈቃድ መሥራት፣ መጠቀምና መሸጥ ክልክል ነው። ምሳሌ፦ እ.ኤ.ኣ. በ1878 የ“ቅውኽርትይ”ን () የእንግሊዝኛ የታይፕ መሣሪያ ለፈጠረው ክሪስቶፈር ሾልስ ቍጥሩ 207,559 የሆነ የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንት ሲሰጠው የእጅ ስልክ በ1973 ለፈጠረው ማርቲን ኩፐር ቍጥሩ 3,906,166 የሆነ የኣሜሪካ ፓተንት ተሰጥቷል። በ2015 ግዕዝ በኮምፕዩተር ለተከተበበት ግኝት ቍጥሩ 9,000,957 የሆነ ለዶክተር ኣበራ ሞላ በዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት የባለቤትነት መታወቂያ መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. ተሰጥቷል። የፓተንቱ ስም፣ ቍጥር፣ ፈጣሪና የተሰጠበት ቀን ይታተማል። (የኢትዮጵያም ፓተንት ለዶክተሩ በሦስት ወራት ውስጥ እንደሚሰጥ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም. ተጽፏል።) ይህ ኣብሻ በሚል ስም የታወቀው ግኝት ግዕዝ በኮምፕዩተርና ከመሳሰሉት ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ የኣስቻለ መደብ ነው። ለግዕዝ ፊደልም የመጀመሪያው ፓተንት ነው። ፓተንት ለፈጣሪው የሚሰጠው ዕውቀቱን ለሕዝብ ስለኣሳወቀ ሌሎች ያለፈጣሪው ፈቃድ እንዳይጠቀሙበት መከላከያ ሲሆን የመለያ ቊጥር ይሰጠዋል። ኣንድ ሰው ፓተንት ኣለኝ ሲል በስሙ ወይንም በፓተንቱ ቍጥር በመፈለግ ማረጋገጥ ይቻላል። ምሳሌ እዚህ፦ የግዕዝ ፓተንት ተሰጠ ማለትም ኣሜሪካ ግኝቱን ኣጣርቶ ለዓለም በማሳወቅ ስለግኝቱ ኣተመ እንጂ ፊደሉ ለኣሜሪካ ተሰጠ ማለት ኣይደለም። የግዕዝ ፊደል ቴክኖሎጂ በፓተንት የተጠበቀ ስለሆነ የግኝቱን ፈጣሪ መብት ማክበርና ማስከበር ከሕዝቡና መንግሥት ይጠበቃል። የግዕዝ ፊደል ሁለተኛ የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት ማሳወቂያ በቅርቡ ኣግኝቷል። ዶክተር ኣበራ ሞላ ቍጥሩ ዘጠኝ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሰላሳ ሦስት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ ሁለት የሆነ ኣዲስ የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት ማሳወቂያ (ፓተንት) ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. ተሰጣቸው። ይህ ኮምፕዩተሮች፣ የእጅ ስልኮችና ተመሳሳይ መሣሪያዎች ውስጥ የእንግሊዝኛ ፊደላት ከሚከትቡበት ኣንዳንድ ዘዴዎች ጋር የተቀራረበ ነው። በቅርቡ ኣንድ የኤውሮጳ ኩባንያ ከጤፍ ኣጠቃቀም ጋር የተያያዘ ፓተንት ስለኣገኘ ኢትዮጵያውያን ኣልተደሰቱም። ዶ/ር ኣበራ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው በፓተንቶች ባይጠብቋቸው ኖሮ ኢትዮጵያ ከማትወጣበት ጣጣ ትገባ እንደነበረ በሚገባ የተረዱ ምሁራን ኣሉ። የዶክተሩን ግዙፍ ውለታዎች ከግማሽ ደርዘን በላይ የሆኑ ድርጅቶች በሽልማት ሲያበረታቷቸው የኢትዮጵያን ቅርስ፣ ፊደልና ቋንቋዎች በኣዳዲስ ቴክኖሎጂ እንደጠበቁ ዛሬም ያልተገነዘቡ ኣሉ። የዶክተሩ ድካም ኣንዱ ምክንያት የኢትዮጵያውያን በፊደላቸው የመጠቀም መብት እንዳይወሰድባቸው ነው። ኣንድ ፓተንት የኣለው ፈጣሪ በፈጠራው ላይጠቀም ወይም ውጤቱን ላይሸጥ ይችላል። ቴክኖሎጂ ዓለምን ስለኣቀራረበና በፍጥንት እያደገ ስለሆነ ፓተንት ማግኘት ቀላል ነገር ኣይደለም። በፓተንት የሚጠበቅ ግኝት መጀመሪያ ለመንግሥት እንጂ ለሕዝብ መቅረብ የለበትም። በግዕዝ ፊደል ለብዙ ሺህ ዓመታት ስንጠቀም ስለነበረ ኣጠቃቀሙም ሆነ ፊደሉ ኣዲስ ነገር ኣይደለም። ዶክተሩ የፓተንትን ጥቅም ቀደም ብለው ያውቁ ስለነበረ ቴክኖሎጂው እንደጀመረ በመረዳትና በማበልጸግ የሠሩት በሌሎች እንዳንቀደም ነበር። ቴክኖሎጂውንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር እንደሚጋሩም በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል ለመንግሥት በጽሑፍ ቢገለጽም ስላልተባበሩ መብታቸውን ለማስጠብቅ ወደ ኣሜሪካ መንግሥት ስለተመለሱ ኣሜሪካም የኢትዮጵያ ባለውለታ ናት። ዶ/ር ኣበራ የግዕዝ ፓተንት ኣገኙ ማለት ሰዉ በፊደሉ እንዳይጠቀም ተደረገ ማለት ኣይደለም። ሌላ የፓተንት ጥቅም ሌሎች ዓዋቂዎች ቀደም የኣሉትን እየጠቃቀሱ በማሻሻል ኣዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲፈጥሩ ነው። የፓተንቶች በሌሎች መጠቀስ ለግኝቱ ፈጣሪ፣ ኩባንያና ኣገርም ክብር ነው። ለምሳሌ ያህል የዶ/ር ኣበራ ፈጠራዎች ከደርዘን በላይ የዓለም ፓተንቶችና ማመልከቻዎች ውስጥ ተጠቅሰዋል። የፓተንት መረጃዎችም ውስጥ ከግኝቱ ጋር የተያያዙ ጠቃሚ ሥራዎች በፈጣሪዎቹና መርማሪዎች ይጠቀሳሉ። በዶ/ር ኣበራ ሞላ ስምና በብቸኝነት እስከኣሁን (እ.ኤ.ኣ. 2018) የተሰጡዋቸው ፓተንቶች ቍጥር 9 ደርሰዋል። በኣሜሪካ ፓተንት የሚሰጠው ሰው ነዋሪነት () እንጂ ዜግነት () ኣይመዘገብም። ቍጥሩ 10,067,574 የሆነ ሦስተኛ የዩናይትድ እስቴትስ የግዕዝ ፓተንት በቅርቡ ለዶክተሩ ተሰጥቷል። በቅርቡም ኣራተኛ የዩናይትድ እስቴትስና ሦስት የኢትዮጵያ ፓተንቶች ለዶክተሩ ተስጥተዋል። ዶክተር ኣበራ ሌሎች ፓተንቶች እንዳሏቸው ቀደም ብሎ ተጠቅሷል። እንዶድ ትላትልን እንደሚገድል በደረሱበት ትልቅ ኣስተዋጽዖዋቸው የኣሜሪካ ፓተንት በማግኘት የታወቁት ሌላው ኢትዮጵያዊ ዶ/ር ኣክሊሉ ለማ ናቸው። የኣሜሪካ ፓተንቶች ያሏቸው ኢትዮጵያውያንም እነዚህ ብቻ ኣይደሉም። የመጀመሪያው የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንት ከተሰጠበት 1790 ኤ.ዲ. ጀምሮ የኣሉት ኢንተርኔት ላይ ይገኛሉ። ፓተንቶቹ ለቀለሞቹ ስለሆኑ ዶክተሩ መብቱን ያስከበሩት ለኢትዮጵያና ኤርትራ ፊደላት ነው። የዶ/ር ኣበራ ሞላ ፓተንቶች የኣማርኛ ታይፕራይተርን ስለማይመለከቱ ከእነሱ ጋር ግንኙነት የላቸውም። የፓተንትና ኮፒራይት መብቶች የተለያዩ ናቸው። ለምሳሌ ያህል የዶክተሩ የሞዴት የዩናይትድ እስቴትስ ኮፒራይት መብት እዚህ ኣለ። የግዕዝ ፊደል ከተለያዩ መብቶች ጋር በተያያዙ ተጠቃሚዎቹ እንዲጠቀሙ የመብት ()፣ ንግድ ምልክት ()፣ ተመዝግቧል ምልክት ()፣ የመሳሰሉትን ፈጥረው በፓተንታቸውም ስለኣስተዋወቁ በዓማርኛ መጠቀም ተጀምሯል። የግዕዝ ፊደል የእጅ ስልክ ትክክለኛ ሳይንሳዊ ቴክኖሎጂ ኣጠቃቀሞች ዘዴዎቹን ለፈጠሩት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ቍጥራቸው 9000957፣ 9733724፣ 10067574 እና 10133362 በሆኑ የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንቶች ተሰጥተዋል። ይቀጥላል...። የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ምልክት ግዕዝን ዲጂታይዝ ሲያደርጉ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ለዓለም ከኣበረከቷቸው ግኝቶች መካከል የግዕዝ ኣልቦ ወይም ዜሮ ቍጥር ምልክት () መፍጠር ኣንዱ ነበር። በእዚህ ግኝት የተነሳ አንደጥቂት ባለ ኣኃዝ የዓለም ፊደላት ግዕዝ ኣዲስ ባለ ኣሥር ቤት () የኣኃዝ ቀለሞች ኣሉት። እነዚህም ኣዲሱ የኣልቦ ኣኃዝ ምልክትና የሚከተሉት ከኣንድ እስከ ዘጠኝ የኣሉት የግዕዝ ቍጥራዊ ኣኃዞች ናቸው። የዘጠኙ ቍጥሮች መልኮች ከፊደላውያኑ ጋር ኣንድ ዓይነቶች ቢሆኑም የኣሥሮቹ ቍጥራዊ ኣኃዞች ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጓቸውን ሃያ የግዕዝ ቍጥሮችና በኋላም በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የእነዚህኑ ሃያ ፊደላዊ ቍጥሮቻችን መብቶችና ኣጠቃቀሞች ኣይመለከትም። ኣዲሶቹ ኣሥር ቍጥራዊ ኣኃዞች የዱሮዎቹ ሃያ ቍጥሮች ላይ የተጨመሩ ሆነው በኣጠቃቀማቸው የተለያዩ ናቸው። ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ከመግባቱ በፊት ዘጠኞቹና ኣልቦ በቊጥራዊ ኣኃዝነት ከኣራተኛው ፊደል በዶክተሩ የግዕዝ መክተቢያዎች ሥራ ላይ ውለዋል። የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ከሞዴት 480 ቀለሞች ኣንዱ መሆኑና መርገጫው እዚህ ኣሉ። የኣልቦ ኣኃዝ ዋና ጥቅሞች ሁለት ናቸው። ኣንደኛው በቍጥርነት () ሲሆን ሌላው ስፍራ በመያዝ () ነው። የግዕዝ ኣልቦና ቍጥሮች ኣስፈላጊ ናቸው። ፩. ኣልቦ የታወቀ ቍጥር ስለሆነ የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች በፊደላቸው የማያውቁበት ምክንያት የለም። ፪. የኣልቦ ስፍራ መያዝ ጥቅም በእንግሊዝኛው ዜሮ ለማስረዳት ያህል 2016 እና 201 ሲጻፉ በየተራ () ምዕትና ዓሠርቱ ቤቶች ውስጥ ቍጥሮች እንደሌሉ ለማሳየት ነው። 2016 ከ201 የሚለየው በዜሮ ስፍራ ኣያያዝም ነው። ፫. እንደ ግዕዝ የኣሉ የጥንት ፊደላት የኣልቦ ጉዳይ በሚገባ ስለኣልገባቸው የቍጥር ምልክቶችን ከኣንድ ጀምረዋል። የዜሮ ምልክት ጥቅም በሕንዶች ተደርሶበት ከሺህ ዓመታት በላይ ሥራ ላይ ቢውልም ኢትዮጵያውያን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሳይጠቀሙበት ቆይተዋል። የማተሚያ መሣሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ ለግዕዝ ጥቅም ላይ በዋለባቸው መቶ ዓመታት ውስጥና ከአዚያ በፊትም የእንግሊዝኛውን (ኣረብኛ) ዜሮ ተጠቅመዋል። ፬. ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ እያንዳንዶቹ ቍጥሮቹ የቀረቡት በፊደልነት ስለሆነ ኮምፕዩተር ሁሉንም የግዕዝን ቍጥሮች በኣኃዝነት ኣያውቃቸውም። ፊደሉ በኮምፕዩተሮችንና ተመሳሳይ መሣሪያዎች በሚገባ እንዲጠቀም የጎደለበት የኣልቦ ኣኃዝ ተሠርቶ ከዘጠኞቹ ኣኃዞች ጋር ተገቢ ሥፍራዎች ውስጥ መቅረብ ይኖርባቸዋል። ስለዚህ ኣዲስ ኣሥር ቍጥሮች ስለተጨመሩ ፊደሉ ሠላሳ ኣኃዞች ኣሉት። ዶክተሩ የኣልቦን ቍጥር መልክ የኣቀረቡትም ኣሁን ኣይደለም። የግዕዝ ኣልቦ ሞዴት፣ ኢትዮወርድና ግዕዝኤዲት ፕሮግራሞች ኣራተኛው ፊደል ውስጥ ቀርበዋል። ኣዲሶቹ ኣሥር የግዕዝ ኣኃዛት ሥራ ላይ የሚውሉት በተግባር የእንግሊዝኛው ኣሥር ቍጥሮች ኣማራጭ በመሆን ነው። የኣዲሶቹ ኣሥር ቍጥሮች ኣጠቃቀም ከሃያዎቹ የተለየ ስለሆነ መለየት እንዲቻል ኣዲሶቹን “ኣበራ” ማለት ይቻላል። ኣዲሶቹን በቅርጽም መለየት እንዲቻል ትንሽ ለውጥ ማድረግ ሳይጠቅም ኣይቀርም፦ ምሳሌ ወንበሮቻቸውን ማንሳት። ፭. ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ ከዶ/ሩ ኣሥር ኣኃዛት በስተቀር ኣሥራ ኣንዶቹ የቀረቡት በፊደልነት ነበር። ከኣሥር እስከ መቶ የኣሉትንም የመደቡት የሰባተኛው ፊደል ኣኃዞች መርገጫዎች ላይ በፊደልነት ነበር። ይህ ስንጠቀምባቸው የነበሩትን ፳ የግዕዝ ቊጥሮች ኣጠቃቀሞችንም ኣልቀየረም። በኋላም ሃያዎቹ ወደ ዩኒኮድ የገቡት በፊደልነት ነበር። ፮. የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ሥፍራው የቍጥሮች መካከል በመሆን ነው። ከዜሮው በላይ በኣሉት ቍጥሮች ልክ ከዜሮ በታችም ኣሉ። ፯. ዶክተሩ የግዕዝን ዜሮ ፈጥረው የጨመሩት ቍጥሮቹ ኣልቦን ስለሌላቸው እንደሮማ () ኣኃዛት ለሂሳብ ሥራ ኣይጠቅሙም ተብለው እንዳይዳከሙም ነው። ፮. ኮምፕዩተር የሂሳብና የጽሕፈት መሣሪያ በመሆኑ ግዕዝ ዜሮ ቍጥርን ስለሌለው ፈጥረውለት ዶክተሩና ሞዴት፣ ኢትዮወርድና ግዕዝኤዲት ፕሮግራሞቻቸውን የገዙ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል። የቍጥሮችን ስፍራዎች ዩኒኮድ ለእንግሊዝኛ ስለመደበ ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ሲገባ የግዕዝን ኣኃዞች ከላቲኑ ጋር መጠቀም ስለኣልተቻለ የፊደላት ስፍራዎች ተሰጥተዋቸዋል። የግዕዝን ኣልቦ የኣለው የግዕዝ ኣሥር ቊጥራዊ ኣኃዛት ስፍራዎቹን ከእንግሊዝኛ ጋር መጋራት ይችላሉ። ፯. የግዕዝ ዜሮ ስለሌለ የጥንት ኢትዮጵያውያን ሂሳብ ኣያውቁም ወይም ኣይችሉም ማለትም ኣይደለም። የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል ዘዴዎች ምሳሌዎች እዚህ ኣሉ። ፰. የግዕዝ ፊደል ኣልቦ ቍጥርን ኣልነበረውም እንጂ ኣስተሳሰቡን ኣልተጠቀምበትም ማለት ኣይደለም። ኣንድ ስንዝር ሲለካ የመነሻው የኣውራ ጣት ስፍራ በቍጥር ሲገለጽ ኣልቦ ነው። የኣልቦ ኣጠቃቀሞች ዘመን መቍጠሪያችን፣ ኮከብ ቆጠራና ሌሎችም ውስጥ ኣሉ። ፱. በግዕዝ ኣልቦ ምልክት መፈጠር የተነሳ ኢትዮጵያ ለዓለም ኣዲስ የቍጥር ኣኃዝ ኣበርክታለች። በግኝቱ መጠቀምና ማስተዋወቅ የኢትዮጵያውያን ኃላፊነት ነው። ከሠላሳ ዓመታት በላይ ሥራ ላይ የዋለ ኣኃዝና ፓተንቶችም ውስጥ የቀረበ በመሆኑ ከማተሚያ ቤት ጎደሎ ፊደሉና የታይፕራተር ቅነሳ ኣስተሳሰብ መላቀቅ ያስፈልጋል። ፲. ዶ/ሩ የግዕዝን ኣልቦ ምልክትና ኣጠቃቀም ስለኣቀረቡ የግዕዝን ሃያ ኣኃዞች የኣጠፉ የሚመስሏቸው ኣሉ። ፲፩. ኣንዳንድ ሰዎች ፊደሉ እንከን የሌለው የእግዚኣብሔር ስጦታ ነውና ኣትነካኩት ይላሉ። የዶክተሩ ገለጻ ሳይንስ እንጂ እምነት ኣይደለም። ፲፪. ዶክተሩ የግዕዝን ኣልቦ ከኣቀረቡ ከኣሥር ዓመታት በኋላ ለእኔም ታየኝ የእሚል ኣንድ ኢትዮጵያዊ ዩናይትድ እስቴትስ ኣለ። ፲፫. በኣሁኑ ጊዜ ነፃው፣ የሚሸጠውና የቁሱ ግዕዝኤዲት ውስጥ የኣሉት የግዕዝ ኣልቦና ቍጥሮች በኣኃዝነት ኣይሠሩም። የኣልቦውም ኣቀማመጥ ጊዜያዊ ነው። ፲፬. ኣልቦ ለረቀቁ የሂሳብ ሥራዎችም ኣስፈላጊ ነው። ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፊዚክስ ስማር ኣልቦ ኣልቦ መሆኑን ማረጋገጤን ኣስታውሳለሁ። ፲፭. ግዕዝ ኣገር በቀል ፊደል ሆኖ ሳለ ለቅኝ ተገዥዎቻው ተሰጥተዋል። ግዕዝ የኣልቦን ኣኃዝ የኣልነበረው ከኣምስት ግኝቶቹ ኣንዱ ኣኃዝነት ስለነበረ ሳይሆን ኣይቀርም። ፲፮. የጥንት ግብጻውያን በኣኃዞቻቸው ማባዛትን ከኢትዮጵያውያን ሳያገኙ ኣልቀሩም። ፲፯. ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣደረግን የሚሉትን ኣንዳንድ ዋሾዎች ከኣሳጧቸው መካከል የግዕዝ ኣልቦ ኣለመኖሯቸው ኣንዱ ነው። ምክንያቱም በታይፕራይተር ኣጠቃቀም ሥራ ላይ ማዋል የሚቻለው የላቲኑን ኣኃዞች ብቻ ስለሆነ የዶክተሩን የኣልቦ ኣኃዝ ኣስተሳሰብ ኣልደገፉም። ፲፰. በነገራችን ላይ የመጀመሪያዎቹ የላቲን ካፒታል ቀለሞች የግዕዙን ኣኃዞች የመሰሉት እያንዳንዶቹ ቀንና ደራሲ በሌለው ጽሑፍ ሊያሳምኑን በመፈለግ ምንጩ የግሪክ ሳይሆን ኣይቀርም እንደሚሉት ሳይሆን ገልባጮቹ ግሪኮች ሳይሆኑ እንዳልቀረ መረጃ ኣለ። እዚሁ ጽሑፍ ውስጥ መጨረሻ ላይ መቀየሪያ ተብለው የቀረቡ ኣሉ። ሥራው ጥሩ ሆኖ ሳለ የቀረበው የኣረብኛን የኮምፕዩተር ቍጥሮች ወደ ግዕዝና ግዕዙን ወደ ኣረብኛው ያስቀይራል ተብሎ ነው። ዩኒኮድ ውስጥ የኣሉት የግዕዝ ቍጥሮች ፊደል እንጂ በኮምፕዩተር ወግና ኣሠራር ቍጥሮች ስለኣልሆኑ ለኮምፕዩተር ሂሳብ ሥራ የተዘጋጀ ኣለመሆኑ መታወቅ ኣለበት። ኣሁን በኣለው ወግና ኣሠራር ኮምፕዩተር በግዕዝ ኣኃዞች እንዲጠቀም ዶክተሩ ከብዙ ዓመታት በፊት የፈጠሩት የተሻለና ዘለቄታ የኣለው ዘዴ ነው። ፲፱. ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝ ከተደረገ በኋላ ለትላልቆቹ ኣኋዞች የተለያዩ ቀለሞች መፍጠር የሞከሩ ኣሉ። ምሳሌ ። ቍጥሮችን ከኣልቦ እስከ ዘጠኝ በኣሉ ቀለሞች መጠቀም ሳይንሳዊ ነው። ስለዚህ ኣዲስ ተጨማሪ የግዕዝ ኣኋዞችን መፍጠርን ዶክተሩ ኣያበረታቱም። በእዚህ ኣጋጣሚ ዶክተሩ ማሳሰብ የሚፈልጉት ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ከሌሎች የኣገኙትን ዋቢ ኣድርጎ የማቅረብ ጥቅምና ኣስፈላጊነት መገንዘብ ነው። ዋቢ የሌለውን ጽሑፍ በዋቢነት መጠቀም ኣስቸጋሪ ነው። ፳. ኣልቦን ጨምሮ የእንግሊዝኛውን የኣኃዞች ኣጠቃቀም በተለይም ኣኃዞች በቃላት ሲገለጹ ጠንቅቆ ማወቅ ለትርጕም ጠቃሚ ነው። ፳፩. በዓማርኛ የጽሕፈት ሥርዓት ውስጥ የሒሳብ ምልክቶች ኣለመገኘታቸው ችግር ነው የሚሉ ኣሉ። ከሒሳብ ምልክቶቹ ይልቅ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ምልክት ኣለመኖር ነበር ችግሩ። ምንም እንኳ የዜሮ ምልክት በቊጥሩ ስርዓት ውስጥ ባይኖርም፣ የዜሮ ጽንሰ ሐሳብ ግን ለብዙ መቶ ዓመታት አልቦ በሚለው ቃል ውስጥ ተካቶ እናያለን፣ በተለይ የማካፈል ስሌት ውጤቶች ውስጥ። ፳፪. የዶክተሩ ኣሥር ኣዳዲስ የግዕዝ ቍጥራዊ () ኣኃዞች ከኣንድ እስከ ዘጠኝ ከኣሉት የዩኒኮድ መደብ ውስጥ የገቡት ዘጠኙ ጥንታዊ ፊደላዊ () ኣኃዞች እንዲለዩ በቅርቡ ዶክተሩ መቀመጫዎቻቸውን ኣንስተዋል። ይህ ከግዕዝ ቀለሞች ጠባይም ጋር የሚሄድ ነው። ምክንያቱም ቍጥራዊና ፊደላዊ ኣኃዞች ቅርጾች መጋራት ስለሌለባቸውም ነው። ኣልቦው ጥቅም ላይ እንዲውል ዶክተሩ ከ"1" እስከ "9" ተጨማሪም ኣኃዞች በመጨመር የግዕዝን ቍጥሮች ብዛት ከ፳ ወደ ፴ ከፍ ቢያደርጉም ኣሥሮቹን በቊጥርኝት በመቀጠል አንድንጠቀም ኣድርገዋቸዋል። ዶክተሩ ከዩኒኮድ በፊት የፈጠሩት የኣልቦ ቍጥራዊ ኣኃዝ መቀመጫ የኣለው ቀለም ሲሆን ከዩኒኮድ በኋላ በቅርቡ የጨመሯቸው ከኣልቦ እስከ ዘጠኝ የኣሉት መቀመጫ የሌላቸው ኣዳዲስ ኣሥር ቍጥራዊ ኣኃዛት ናቸው። ስለዚህ የዶክተሩ ኣልቦ ኣኃዞች ሁለት ዓይነቶች ናቸው። ሕዝቡ በኣማራጭነት እንዲጠቀምበት የሚፈልጉትም በኣዲሶቹ ኣሥሮቹ ቊጥራዊ ኣኃዞች ነው። እነዚህ ግኝቶችና ኣጠቃቀሞቻቸው በፓተንት ማመልከቻቸውም ተጠቅሰዋል። ዶ/ሩ ፊደል ውስጥ የኣቀረቡት የግዕዝ ኣልቦ ዩኒኮዱ ውስጥ እንደኣሉት ኣኃዞች ፊደላዊ ነው። ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ዶክተሩ ከኣረቡ ሌላ ለኣሥሩ ኣኃዛዊ ቍጥሮች ከሰባት በላይ ምርጫዎች ሲኖራቸው ታይፕራይተሩ በኣንድ የእንግሊዝኛ ፊደል ምትክ የቀረበ ቴክኖሎጂ ስለሆነ ለኣንድም ግዕዛዊ ኣኃዝ ስፍራ ኣልነበነውም። የኣማርኛ ታይፕራይተር ኮምፕዩተራይዝድ ሲደረግ ለፊደላት የነበረው 128 ስፍራዎች ብቻ ስለነበሩና ለኣማርኛም በቂ ቦታዎች ስለኣልነበሩት ግዕዝን በታይፕራተር ዲጂታይዝ ኣደረግን የሚሉት ፊደሉንና መጻፊያውን የኣልነበራቸው ዋሾዎች ጭምር ናቸው። ፳፫. ለግዕዙ ግኝት ቀለም ቅርፅ የተጠቀሙት በእንግሊዝኛ እዝባራዊ ኣልቦ () የሚባለውን ነው። ከላቲኑ “” (“ኦ”) ቀለም እንዲለይ የላቲኑም ኣልቦ ጠበብና ረዘም የተደረገ ስለሆነ ቅርፁ ወደ የግዕዝ ኣራት ቍጥር ፣ ዓይኑ “ዐ” እና ፀሓዩ “ፀ” የቀረበ ስለሆነ እንዳያምታቱ ነው። ስለ ዶክተሩ ኣልቦ ኣኃዝ ፈጠራ እስከኣሁንም ከኣልሰሙት መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ይገኙበታል። ፳፬. የግዕዝ ቍጥሮች ዩኒኮድ ውስጥ የኣሉት በፊደልነት ቢሆንም እንጠቀምባቸው። ሃያዎቹ የግዕዝ ኣኃዞች ፩/1 ፪/2 ፫/3 ፬/4 ፭/5 ፮/6 ፯/7 ፰/8 ፱/9 ፲/10 ፳/20 ፴/30 ፵/40 ፶/50 ፷/60 ፸/70 ፹/80 ፺/90 ፻/100 ፼/10,000 ናቸው። ምሳሌ፦ ሰኔ 28 ቀን 2012 ዓ.ም. ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም.። የግዕዝ ምልክቶች የግዕዝ ፊደል ምልክቶቹንም () ያጠቃልላል። በኮምፕዩተር ዘመንም ግዕዝ መሣሪያዎቹንና የእጅ ስልክ የመሳሰሉትን በሚገባ እንዲጠቀም ዶክተሩ የላቲኑን ምልክቶች በማውረስ ተጠቅመውባቸዋል። ከእነዚህም ዋናዎቹ ቍልፎች የኣሏቸው 32 ምልክቶች ናቸው። የኮምፕዩተር 42 እንግሊዝኛ ቁጥሮችና ምልክቶች ከግዕዙ ጋር ያቀረቡት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ለግዕዝ ሥራ እንዲያገለግሉ ወስነው ከግዕዙ ቀለሞች ጋር በተመጣጠነ መልክ መሥራት ስለጀመሩ ኮምፕዩተር ገበታ ላይ ያሉት ኣጠቃቀሞች ለግዕዝም እንዲያገለግሉ ነው። ለምሳሌ ያህል “+”፣ “-”፣ “*” እና “/” የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል የግዕዝ የሂሳብ ምልክቶችና ማስሊያዎችም ናቸው። የግዕዝ ምልክቶች ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ የፈጠሯቸውን ኣሥር የዜማ ምልክቶች ያጠቃልላል። ምልክቶቹን ከቀለሞች በላይ መክተብ ከኣስቸገረ ከቀኝ ጎኖቻቸው መክተብ ይቻላል። እንዲህም ሆኖ የላቲኑን ምልክቶች በግዕዝነት ስንጠቀምባቸው መከተል የኣለብን ኣጠቃቀሞች ኣሉ። ፩. የእንግሊዝኛው የፊደል ገበታ ላይ የኣለው የላቲንን የኮለን () ምልክት ኮምፕዩተሩ የሚያውቀው በኮለንነት እንጂ መልኩ የግዕዝን ሁለት ነጥብ ምልክት ስለመሰለ በነጥብነት ኣይደለም። ግዕዝ የእራሱ ኮድ የኣለው በኣለ ሁለት ነጥብ የባዶ ስፍራ ምልክት ስለኣለው ኮለንን በባዶ ስፍራ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም። ፪. ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች የኣራት ነጥብ ምልክት ኣይደሉም። ስለዚህ ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች በኣራት ነጥብ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም። ፫. ሁለት ኮለኖችም የኣራት ነጥብ ምልክት ኣይደሉም። ስለዚህ ሁለት ኮለኖችም በኣራት ነጥብ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም። ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች በዓማርኛ የመኪና መጻፊያ (ታይፕራይተር) ዘመን በኣራት ነጥብነት ስንጠቀምባቸው የነበረው ዓላማው ጽሑፉን ወረቀት ላይ ኣስፍሮ ማንበብ ብቻ ስለነበረ ነው። በኮምፕዩተር ግን የቀለሙ ኮድ ወይም ቍጥር ስለሚሰፍር ኣጠቃቀሞቹ የተለያዩ ናቸው። ይህን ኣጠቃቀም ኣለማወቅ ኣራት ነጥብ የሌላቸው ጽሑፎችን ያስከትላል። ኣራት ነጥብ የሌሏቸው ጽሑፎችን መተርጐምም ያስቸግራል። ሌሎች የተግዳሮት ምንጮች የዶክተሩን የመርገጫዎች ኣመዳደብ እናሻሽላለን ብለው የላቲኑን የምልክት መርገጫዎች ለግዕዝም ተመሳሳይ ኣጠቃቀሞች የኣቀረቡትንም በመጠኑ ይመለከታል። ስለዚህ ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያን ዓማርኛውን ኣራት ነጥብ በሌለው ከመጻፍ እንዲቆጠቡና ኣራት ነጥብ በሌለውም መጻፊያ እየጻፉ ጊዜያቸውን ከማባከን ቢቆጠቡ ይጠቅማል። ፬. ስለ ኣራት ነጥብ የተሳሳተ ኣጠቃቀም ተጨማሪ መረጃ የሁለት ነጥቦቹ ሁለት እየተከፈሉ ግማሾቹ ወደ ኣዲስ መስመር መዞር ነው። ፭. በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ኣጠቃቀም ምልክቶች በቀለማት እንጂ በባዶ ስፍራዎች መቀደም የለባቸውም። ፮. ዶክተሩ በእንግሊዝኛው የንግድ ምልክት ምትክ የግዕዝ የንግድ ምልክት (“ንም”) ምልክት ፈጥረው ሲጠቀሙበት ቆይተዋል። ፯. ጮሌ ስልኮችን ወደጎን ኣዙሮ መጠቀም ያፈጥናል። በተለይ ይኸን ኣጠቃቀም እንደእንግሊዝኛው ለማቀላጠፍ ለሳድሳን መዝጊያ ዶክተሩ የ”ዠ“ን መርገጫ ለግራ ኣውራ ጣት እንዲጠቅምም ኣድርገዋል። ፰. የግዕዝ የነቁጥ ምልክት ተረስቶ ዩኒኮድ ውስጥ ስለኣልገባ መጨመር ይኖርብናል። ምክንያቱም ምልክቱ ከሌሎች የቁምፊው ቀለሞች ጋር እንዲሄድ መሠራት ስለኣለበት ነው። ፱. ኣሥሩ የያሬድ ምልክቶች ብዙ ሰዎች ከኣሏቸው የዶክተሩ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ውስጥ ኣሉ። እያንዳንዱም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ነው። ፲. በተሳሳቱ ኣራት ነጥቦች የተጻፉ ኣስተማማኝ የኣልሆነ ጽሑፎች ኣሉ። ከእዚህ ጽሑፍ ኣንድ ሁለት ኣንቀጾችን ኮፒ ተደርገው ገጽ ላይ ቢለጠፉ ችግሮቹን መመልከት ይቻላል። ግዕዝና ኦሮምኛ ግዕዝ በዶክተር ኣበራ ሞላ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ለዓማርኛ ተመድበው ከተረፉት ሦስት መርገጫዎች ኣንዱ ለኦሮሞ () ሲሆን ሌላው ለትግርኛ ተሰጥቶ የቀረው ለኣገው/ቢለን ሥራ ላይ ውለዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. የመንግሥት ለውጥ ጊዜ የኣንድ ድርጅት ኦሮሞ ምሁራን ተሰብስበው ከግዕዙ ይልቅ ላቲን ይበጀናል በማለት ግዕዙን () ስለተዉት የሚከተሉትን መጋራት ሳይጠቅም ኣይቀርም። (ለኦሮሞው “ዸ” ፊደል የላቲኑ የመቀነስ ምልክት መርገጫ በዶክተሩ መመደቡን እዚህ ከቀኝ ጎን ከኣሉት ሥዕሎች “ 1989 ሞዴት የፊደል ገበታ ፬፣ ፲፱፻፹፪ ዓ.ም.” የሚለውን ማስተዋል ይጠቅማል። ) ቁቤ ኦሮምኛን በላቲን ፊደል የመክተቢያ ዘዴ ነው። ፩. ጥንትም ቢሆን ፊደላት በእጅ ጽሑፍ ሲጻፉ ላቲን ከግዕዙ በፍጥነት የተከተበበት ጊዜ ኣልነበረም። ምክንያቱም ግዕዝ ኣንድን ድምጽ በኣንድ ቀለም ሲያሰፍር ለኣብዛኛው የላቲን ድምጾች ሁለት ቀለሞች ስለሚያስፈልጉት ነው። ፪. የላቲንና ግዕዝ ቀለሞች (ኦሮምኛውን ግዕዝ ጨምሮ) በማተሚያ መሣሪያዎች ሲከተቡ የሁለቱም ቀለሞች መረጣዎች ኣጠቃቀሞች እኩል ነበር። በእዚህ ዘዴ በግዕዝ ቋንቋ በ1513፣ ኦሮምኛ ዓማርኛ መተርጐሚያ () በ1850 ግድም በኣቶ ሓብተ ሥላሴ ታትሟል። መጽሓፍ ቅዱስን ወደ ኦሮምኛ የመተርጐሙንም ሥራ በማስፋፋት ከሌሎች የቋንቋው ተናጋሪዎች ጋር (ዋሬ፣ ሩፎ፣ ሾለን፣ ጀገን እና ገብረሚካኤል) በመተባበር ሙሉውን ኣዲስ ኪዳን ወደ ኦሮምኛ ተርጕመው በሰኔ 1862 ዓ.ም. ኣገባደዱ። ይህም ትርጕማቸው ለኦሮምኛ ሥነጽሑፍ የመጀመሪያው ኣዲስ ኪዳን መሆኑ ነው። ከጥቂት ዓመታት በኋላም ሚስዮኑ ክራጵፍ () በ፲፰፻፸፩ ዓ.ም. በራሱ ስም ያሳተመው ይህንኑ የነኣለቃ ዘነብን ፲፰፻፷፪ ዓ.ም. ሥራ “ቁልቁሎታ መጻፎታ ከኩ ሐረዋ” ነበር። ኣለቃ ዘነብ ወደ ፲፰፻፸ ዓ.ም. ግድም የ“ኦሮምኛና ኣገውኛ መዝገበ ቃላት” ጽፈዋል ይባላል። የኣስቴር ጋኖን የትርጕም መጽሓፍ በመጠቀም በ፲፰፻፹፯ ዓ.ም. የታተመም የኦሮምኛ ሓዲስ ኪዳን፣ መጫፈ ቁልቁሉ በ፲፰፻፺፱ እ.ኤ.ኣ. (፲፰፻፺፪ ዓ.ም.) በቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ፣ እና ከእዚያም ወዲህ እንደነ በሪሳ የኣሉ ጋዜጣዎች በግዕዝ ፊደል በኦሮምኛ ታትመዋል። መጫፈ ቁልቁሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በግዕዝ ፊደል በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ የምዕራብያኑ ) መጽሓፍ ቅዱስ ትርጕም ነው። ቀደም ብሎም በግዕዝ ፊደል በኦሮምኛ ከቀረቡት መረጃዎች ኣንዱ ጀምስ ብሩስ የወሰደው የ1790 የኦሮምኛ ትርጕምና የኢዘንበርግ ጽሑፍም ኣሉ። ፫. በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ የሆነው ግዕዝ እ.ኤ.ኣ. በ1987 ለገበያ ቀርቦ በማተሚያ ቤቶች ፊደላት (ሞዴት ፕሮግራም) መክተብ ስለተጀመረ ምሁራን ደስ ሊላቸውና ሳይንሱንና ቴክኖሎጅውን ማወቅና ማስተዋወቅ በተገባ ነበር። ይህ በኣለመደረጉ እ.ኤ.ኣ. በ1992 በፕሮፌሰር ጥላሁን ጋሜታ ወደ ላቲን ለማዞር ከቀረቡት የኣማርኛ የጽሕፈት መኪናን የሚመለከቱት ጊዜ ለኣለፈባቸውና ኮምፕዩተርን የማይመለከቱ ምክንያቶች መልሶችም ነበሩ። ስለዚህ በግዕዝ ፊደል በማተሚያ ፊደላት ሲጻፉ የነበሩት በኮምፕዩተር ስለቀረቡ ቴክኖሎጂው ስለተሻሻለና ስለቀለለ ጉዳዩ ይመለከተናል የኣሉት የኦሮሞ ምሁራን ሊደሰቱ የሚገባ እንጂ ወደ ላቲን የሚያስዞር ኣዲስ ምክንያት ኣልነበረም። በጊዜውም በፕሮፌሰር ባዬ ይማም በዓማርኛ መልስ ቀርቦ ፕሮፌሰር ሚንጋ ነጋሽና ፕሮፌሰር ሳሙኤል ክንዴ ወደ እንግሊዝኛ ተርጕመውታል። ለምሳሌ ያህል ወደ ላቲን የተዞረው ብዙ የግዕዝ ፊደላትን ከማስተማር የኣነሱትን ላቲን ማስተማር ይቀልላል የሚሉ ኣሉ። የላቲኑ ፊደል በቍጥር ማነስ ዕድሜ ልክ እስፔሊንግ ማጥናትንና ኣለመጨረስን ኣስከትሏል። የግዕዝ ፊደላት ቤቶች፣ ቅርጾችና ድምጾች በወጉ የተሠሩ ውብና ግሩም ፈጠራዎች ናቸው። ለምሳሌ ያህል የካዕብ ቤት ፊደላትን ድምጾች ለማሰማት ከንፈሮችን ማሞጥሞጥ ሲያስፈልግ በቅርጽ ከግዕዙ የሚለዩት ከቀኝ ጎን መሥመር በማስጨመር ነው። የስምንተኛው ቤት ድምጾች የሚጻፉት ከግዕዙ ወይም ራብዕ ግርጌ ወይም ኣናት ላይ መስመር በመጨመር ዓይነት ነው። ፬. ላቲን የእራሱ ችግሮች የኣሉት ፊደል ነው። በዶክተሩ ግኝት እያንዳንዱን የግዕዝ ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብ ተችሏል። ላቲን ይኸን እየኣንዳንዱን የግዕዝ ቀለም በሁለት መርገጫዎች የመክተብ ችሎታ ስለሌለው ግዕዝን በግዕዝ ፊደል መክተብ ብልጫ ኣገኘ። ስለዚህ ኦሮምኛን በላቲን ፊደል መክተብ (ቁቤ) መሻሻል ኣይደለም። ፭. የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል ከሌሎቹ የግዕዝ ቀለሞች ጋር በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ለኣለፉት ፴፪ ዓመታት በኮምፕዩተር ቀርቦ በኋላም በዩኒኮድ ዕውቅና ቢያገኝም ሁሉም ባይሆኑ ኦሮሞዎች ግዕዙን እርግፍ ኣድርገው ጥለው ወደ ላቲኑ ስለዞሩ የተፈጠሩት ችግሮች ቀጥለዋል። ለምሳሌ ያህል ላቲን እራሱን የሚገልጸው የኮምፕዩተሩ ገበታ ላይ በኣሉት ቀለሞች ብቻ ኣይደለም። ፮. በእጅ የጽሕፈት መሣሪያ ዘመን ታይፕራይተር ዓማርኛንና ኦሮምኛን ለማስጻፍ ስለኣልቻለ ላቲን ብልጫ ነበረው። የዶክተሩ ግኝት ለእውሸቱ (የፈጠራ) የታይፕራይተር የኣማርኛ ነገሮችና ለትክክለኛዎቹ የማተሚያ ቤቶች ፊደላት ኣጠቃቀሞች እጅግ ትልቅ ፈውስ () ነበር። የታይፕራይተር ፊደል ለታይፕራይተር ሲባል የተሠራ በፍፁም ትክክለኛ በኣለመሆኑና ለብዙ ምዕት ዓመታትም በእጅ ስንጽፈው የነበረው ከኣለመሆኑም ሌላ የማተሚያ ቤት ፊደላችንም ስለኣልሆነ ከቁርጥራጮች የሚሠራውን ብጥስጥስ ዶ/ር ኣበራ የእውሸት ፊደል ይሉታል። ስለ ታይፕራይተሩ ድክመት ዶክተሩ እ.ኤ.ኣ. በ1991 ስለኣቀረቡ መሣሪያው ወደ ቁቤ ለመዞር ምክንያት መሆን ኣልነበረበትም። በታይፕራይተር በመቀጣጠል “ዸ”ን እና እርባታዎቹን መጻፍም ከአማርኛው የተለየ ችግር ኣልነበረውም። ቀደም ብሎም የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙቸው የነበሩት የኦሮሞ የግዕዝ ቀለሞች እየኣሉና ከእዚያም ወዲህ በኮምፕዩተር የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል በዶክተሩ መከተብ መቻልና የተጠቃሚዎች መኖር ግንዛቤ ውስጥ ሳይገቡ በንቀት ብዙ ዓመታት ባክነዋል። ቴክኖሎጂ የችግር መፍቻ እንጂ ከችግር መሸሽያ ኣይደለም። ለቴክኖሎጂ ተብሎ ፊደል መቀየርና መቀነስም ነውር ነው። ለምሳሌ ያህል እንደ እንግሊዝኛው ላቲን ዓይነቶቹ የተጻፉት ቃላት የማይነበቡበት (ለምሳሌ ይህል ) ሳይቀነሱ ኣሉ። ፯. ቁቤ በላቲን ዋየሎች ከሚጠቀምባቸው በተሻለ ኦሮምኛ በግዕዙ ሊጠቀም ይችላል። ኦሮምኛን በፊደል ለመክተብ ከላቲኑ ቁቤ የግዕዝ ፊደል ይጠቅማል። ፰. መጽሓፍ ቅዱስ በከፊል እ.ኤ.ኣ. በ1841 በኦሮሞ ቋንቋ በግዕዝ ፊደል ተጽፏል። እንዲሁም እ.ኤ.ኣ. በ1875 የኦሮሞ ሓዲስ ኪዳን በግዕዝ ፊደል ታትሟል። ፱. በልሳነ ግእዝና በኣፋን ኦሮሞ (ግእዚፊ ኣፋን ኦሮሞቲን - ) የተዘጋጀው መጽሓፈ ቅዳሴ - ክታበ ቅዳሴ - መጋቢት 10 ቀን 2008 ዓ.ም. በኢሊሌ ሆቴል ተመርቋል። የትርጐማና የኣርትኦት ሥራው 10 ዓመታት የወሰደው ባለ ሦስት ዓምዱ ክታበ ቅዳሴ፦ የመጀመርያው ረድፍ በግእዝ ቋንቋ፣ ሁለተኛው ረድፍ በኦሮምኛ ሆኖ በግእዝ ፊደል፣ ሦስተኛው ረድፍ በኦሮምኛ ሆኖ በቁቤ ፊደል ተጽፏል ይላል ሪፖርተር ጋዜጣ። ይህ የግዕዝ ፊደል ኦሮምኛን ኣይጽፍም ለሚሉት ማፈሪያ ነው። ስለዚህ ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን ግዕዝ ኦሮምኛን ኣይጽፍም በማለት ከጀመሩት የእውሸት ዘመቻዎቻቸውና ሕዝቡን ከማጣላትና ከመለያየት መቆጠብ ይኖርባቸዋል። ከእነዚህ ተርጓሚዎች ሌላ ለግዕዝ እድገት የሠሩ የኦሮሞ ሊቃውንት ኣሉን። ፲. መጽሓፍ ቅዱስ ሙሉዉን ወይም በከፊል ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ ቤቶች ከታተሙባቸው ቋንቋዎች መካከል የግዕዝ ቋንቋ (ግዕዝኛ)፣ ዓማርኛ፣ ትግርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ሃዲያ፣ ሲዳሞ፣ ከንባታ፣ ወላይታ እና ጌዴኦ ይገኙበታል። መጽሓፍ ቅዱስ በሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎችም ተተርጕሟል። ለምሳሌ ጋሞ ጎፋና ዳውሮ። ስለዚህ ለዓመታት በማተሚያ ቤቶች የግዕዝ ፊደላት ሲከተብ የነበረው ኦሮምኛ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ዛሬ ሥራ ላይ እየዋለ ግዕዝ ኦሮምኛን ኣይጽፍም ማለት ሳይንስ ኣይደለም። ፲፩. በኣነሱ የኆኄያት ግድፈቶች ( / እስፔሊንጎች) እና ስፍራዎች () ማስከተብ ብልጫዎች የነበረው የግዕዝ ፊደል በዶ/ር ኣበራ ግኝቶች የተነሳ የግዕዝ ፊደል ሓሳብን በኣነሱ ጊዜያት ()፣ መርገጫዎች () እና ገበታዎች () በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በማስከተብ ብልጫዎቹ ወደ ኣምስት ዓይነቶች ከፍ ብለዋል። ለምሳሌ ያህል “ዘ ኲክ ብራውን ፎክስ ጃምፕስ ኦቨር ዘ ሌይዚ ዶግ።” የሚለውን ዓረፍተ ነገር ላቲን በ36 ቀለሞችና በቁቤ በ45 ቀለሞች ከመክተብ ይልቅ በግዕዝ ፊደል በ24 ቀለሞች መክተብ የተሻለ ነው። ስለዚህ ግዕዝ እንኳን ከላቲኑ ቁቤ ከላቲኑ እንግሊዝኛ የተሻለ ነው። ፲፪. የቁቤ ሥርዓት እ.ኤ.ኣ. በ1992 ገደማ የተመሠረተው ኣንዱ ቀለም ኣንድን ድምጽ በመወከል ነው ተብሏል። የላቲንም ሆነ የቁቤ ቀለሞች ኣንድን ድምጽ በኣንድ ቀለም ከሚወክለው የግዕዝ ፊደል ጋር የመወዳደር ችሎታ የላቸውም። ላቲን ኣንዳንድ ድምጾችን የሚከትበው በሁለት ቀለሞች ስለሆነ ሁሉም ቀለሞች ለየብቻቸው ኣንድ ድምጽ እንዲወክሉ እንኳን ተደርጎ መጠቀም ኣይቻልም። ለምሳሌ ያህል “” እና “” የ“ዽ” እስፔሊንግ ስለሆኑ “ዲ” እና “ኤች”ን በሁለት ቀለምነት ጎን ለጎን ኣስቀምጦ በ“” እና “” ድምጽ ሰጪነት መጠቀም ኣይቻልም። ይህ ምሳሌ የሚያሳየው ቁቤ የተመሠረተው በጥቂት የኦሮሞ ምሁራን ማምታታትም ላይ መመርኰዙን ነው። ሌላ ምሳሌ ግዕዝ ዋየልና ማጥበቂያ () የለውም የሚባለው ነው። ለግዕዝ ዋየል ስለማያስፈልገውና ስለሌለው ዋየል ባያስፈልገውም መዘርዘር ይቻላል። ኣንድ ቀለም የሚበቃውን የግዕዝ ማጥበቂያ ትቶ ለኣልተሟላ ማጥበቅ ሲባል ወደ ላቲን ዋየሎች መዞር ኣያታርፍም። ለላቲን የሚያስፈልጉትን ረዣዥም ዋየሎች ግዕዝ ስለሌለው ኦሮምኛን በላቲን ለመክተብ መረጥን ለሚሉት ሰበቡ ሳይንሳዊ ስለኣልሆነና ግዕዝ ሥርዓተ ንባብ (ማንሳት፣ መጣል፣ ማጥበቅ፣ ማላላት፣ ማናበብ፣ አለማናበብ፣ መዋጥና መቍጠር) ስለኣለው ሊታሰብበት ይገባል ይላሉ ዶክተር ኣበራ። የግዕዝ ፊደል በብዛቱ እየተወቀሰ ከእዚያ በበዙ ቀለምች መተካት ትክክል አይደለም። ቁቤ ሁሉንም የላቲን ዋየሎችንና እንዚራን () ኣልተጠቀመም። ጥናት ላይ ተመርኵዞም ኦሮምኛ ሁሉንም የዓማርኛ ቀለሞች የኣለመጠቀምም መብት ኣለው። የተለያዩ ምክንያቶች በማቅረብ የግዕዝ ፊደል ኦሮምኛን ኣይጽፍም የኣሉትን እንደተሳሳቱ ሳይጠቅሱ ኣሁንም መጥቀስ ስለጉዳዩ ኣሁንም የሚጽፉት ጥቂት ምሁራን እራሳቸውን ማረም እንዳልቻሉ ያሳያል። የ“መ” እና “ማ”ን እስፔሊንግ “” እና “” ማድረግ መካሰር ነው። ወደ ላቲን የተዞረው ያለበቂ ጥናትና ሕዝቡ ሳያውቅና ሳይመርጥ በእውሸት ሕዝብ መረጠው ተብሎ ነው። ፲፫. ማንኛውንም የኦሮሞ ፊደል በሦስት መርገጫዎች መክተብ ነውር ነው። ማንኛውንም የኦሮምኛ ድምጽ በሦስት መርገጫዎች መክተብ ነውር ነው። ምክንያቱም ግዕዝ በኮምፕዩተር ኣይጻፍም ተብሎ የኣማርኛ ታይፕራይተር ማጓጓዝ እንደችግር በቀረበበት ጊዜ እያንዳንዱ የኦሮምኛ የግዕዝ ቀለም በኮምፕዩተር በሁለት መርገጫዎች በዶክተሩ እየተከተበ ነበር። ምንም እንኳን ግዕዝ እንከን የማይወጣለት ፊደል ነው ማለት ባይቻልም ለኣንድ ድምጽ ኣንድ ቀለም ለመመደብና ኣንድን ቀለም ለኣንድ ድምጽ ለመመደብ የተፈጠረ ነው ማለት ይቻላል። ግዕዝ በኮምፕዩተር እየተጻፈ በፊደላዊ ፊደል በላቲን ኦሮምኛውን በበዙ መርገጫዎች መክተብ ኣሁንም ሳይንሳዊና የተሻለ ነው ማለት ለቴክኖሎጂ ሲባል እራስን ዝቅ ማድረግና ኣርቆ ኣለማስተዋል ነው። ፲፬. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን ዓማርኛ የማጥበቂያ ምልክት የለውም የሚሏቸውን ስሕተቶች ቀጥለውበታል። ዓማርኛ መጥበቅ የኣለበትን ቃል ከማይጠብቀው የሚለይበት ዘዴዎች ኣሉት። ከእነዚህ ኣንዱ ከሚጠብቀው ቀለም ኣናት በላይ ኣንድ ነጥብ መክተብ ሲሆን ምሳሌውም በ፲፮፻፺ ዓ.ም. ላቲንና ዓማርኛ መተርጐሚያ መጽሓፍ ውስጥ ታትሟል። ለምሳሌ ያህል “ላላ‘” እና “አላላ‘” ገጽ 1 እና “መነ‘ሣት” ገጽ 50 ላይ ቀርበዋል። ይኸንንም ኣጠቃቀም ሓዲስ ዓለማየሁ ] [በ“ፍቅር እስከ መቃብር” መጽሓፋቸው ኣስፋፍተውታል። ] በኣዲስ ቅርጽ ለኮምፕዩተር እንዲስማማ መጥበቅ ከኣለበት ቀለም ኋላም እንዲከተብ ተደርጎ ማጥበቂያና ማላልያ በዶክተር ኣበራ ፓተንትም ውስጥ ኣ.ኤ.ኣ. በ2009 ተጠቅሰዋል። ፲፭. የቁቤ ዋየሎች “ኤ”፣ “ኢ”፣ “ኣይ”፣ “ኦ” እና “ዩ” (“”፣ “”፣ “”፣ “” እና “”) ስለሆኑ በቁቤ “ክታበ”ን ከ“ኪታባ” የመለየትና ማጥበቅ/ማላላት ችግሮች ቢኖሩትም ስለ ቁቤ ማጥበቅ፣ ማላላት፣ ማስረዘምና ማሳጠር የሚጽፉም ኣሉ። ይህ በኣዲስ ፊደልነት የቀረበውንም በብዛት ከግዕዝ ፊደል የበለጠውንም ይመለከታል። ግዕዝ ሰባት እንዚራን ሲኖረው ኦሮምኛ 10 ያስፈልጉታል የተባለው ትክክል ከኣለመሆኑም ሌላ ቍጥሩን ወደ 13 መጨመርም ስለኣላዋጣም ኣልቀጠለም። ትክክለኛው የግዕዝ ኣጻጻፍ “ኣፋን” እንጂ “አፋን“ ኣይደለም። ኣንዳንዱ “ድ“ን በ““ ሌላው በ““ ይጽፋል። ፲፮. ይህ ግዕዝና ኦሮምኛ ሳይንሳዊ ጽሑፍ ስለ ፊደላቱ እንጂ ቋንቋዎቹን ኣይመለከትም። የኦሮሞ ቋንቋችን መዳከም ስለሌለበት ስለ ፊደል ስንወያይ ሰለ ቋንቋና ሰለኣልፈጠርናቸው ኦሮሞነት መቀላቀል ሳይንስ ኣይደለም። የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል ከሌሎቹ የግዕዝ ቀለሞች ጋር በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ለኣለፉት ፴፪ ዓመታት በኮምፕዩተር ቀርቦ በኋላም በዩኒኮድ፣ ዩናይትድ እስቴትስና የኢትዮጵያ መንግሥታት ዕውቅና ቢያገኝም ዛሬም ሶፍትዌር ውስጥ የሉም ብለው የሚጽፉ ኣሉ። ምሳሌ፦ “በዻኔ” ፲፯. እነ “ሸ”፣ “ቸ”፣ “ኘ”፣ “ዸ”፣ “ጠ”፣ “ጨ”፣ “ጰ”፣ እንዚራኖቹንና ሌሎች ቀለሞች የኣሉትን ለኦሮምኛ የሚያስፈልጉትን ቀለሞች ትቶ እነዚህን ወደ የሌሉት የላቲን ፊደል መዞር ሳይንስ ኣይደለም። የእነ“ጨ”፣ “ⶸ” እና “ꬠ” እንዚራን በቁቤ መለየት ቀላል ኣይሆንም። ፲፰. የኦሮምኛ ድምጾችንና እርባታዎችን የሚወክል የፊደል ገበታ (ከኣማርኛ ታይፕራይተር፣ ዓረብኛና ላቲን) ለጊዜው የተሻለው ላቲን ነው በማለት በስሕተት የቁቤ ኣጻጻፍ ሥራ ላይ ዋለ። ይህ ለዓማርኛው በኣለመደረጉ ዶክተሩ በመፍትሔው የደረሱለት ለኦሮምኛው ፊደል ጭምርም ነበርና ነውም። ምክንያቱም ዓማርኛና ኦሮምኛ በትክክለኛው የግዕዝ ፊደል ለብዙ ምዕት ዓመታት ተጠቅመውበታል። የጄምስ ብሩስና ሌሎች መረጃዎችም ኣሉ። ስለዚህ ዓማርኛውንም ሆነ ሌሎችን ቋንቋዎቻችንን ለማይጽፈው የዓማርኛ ታይፕራይተር ሲባል ፊደሉን የተዉት ቋንቋዎች በኣንዳንድ ተናጋሪዎች ስሕተት እንጂ በግዕዝ ፊደል ሲጠቀሙ በነበሩ ኢትዮጵያውያን ስሕተት ኣልነበረም። ፲፱. በዶክተሩ ግኝቶች ከ“አ” እና “ኸ” መርገጫዎች ፲፬ የግዕዝ ቀለሞች እየተከተቡ ናቸው። ፳. ቁቤ በ“”፣ “”፣ “”፣ “” እና “” በተጠቀመው ዓይነት በ“ኣ”፣ “ኤ”፣ “ኢ”፣ “ኦ” እና “ኡ” የግዕዝ ቀለሞች መጠቀም ይችል ነበር። ኣንዳንድ ኦሮሞዎች “ቢራ” በላቲን ኦሮምኛ "" ተብሎ የሚጻፈው ግዕዝ ስለማይችለውም ነው ይላሉ። በ“” ምትክ “ብኢኢርርኣኣ” ተብሎ በግዕዝ ፊደል መጻፍ ይቻላል። ስለዚህ ቁቤ የተመሠረተው ሳይንሳዊ ጥቅም ላይ ኣይደለም። “ቢ” እና “ራ” ቀለሞችን ዓማርኛ በኣራት ዓይነቶች ማለትም “ቢራ”፣ “ቢ'ራ”፣ “ቢራ'” እና “ቢ'ራ'” መጠቀም ይችላል። “ብኢርኣ” ወይም “ቢርራ”ም ኣለ። ለምሳሌ ያህል “ለቆ” የሚለውን ቃል “ለቅቆ” ወይም “ለቆ'” ዓይነቶች መክተብና ማላልያና ማጥበቂያዎች መጨመርም ይቻላል። ቁቤ ዋየሎችን ከመደራረብ በ“ዓ”፣ “ዔ”፣ “ዒ”፣ “ዖ” እና “ዑ” የግዕዝ ቀለሞች ኣጠቃቀም ምሳሌዎች ጊዜ፣ ሥፍራና ጉልበት መቆጠብ ይችል ነበር። ከኣምስት የላቲን ዋየሎች የግዕዙ “አ”፣ “ዐ” እና ሰባት እንዚራኖቻቸው የተሻለ ገላጮችና ሥፍራ ቆጣቢዎች ናችው። እዚህ የቀረቡትም መረጃዎች ዋሾ የኦሮሞ ምሁሮችን ስለሚያሳፍሩ ዝም እያሉ የተጃጃሉት እነዚያኑ ጥያቄዎች ደጋግመው ይጠይቃሉ። ፳፩. ኣንዳንድ የኦሮሞ ምሁራን ግዕዝ የኦሮምኛ ቃላትን ኣይጽፍም በማለቱ በኣለማወቅ በስሕተቱ ገፍተውበታል። ጎዸቱ፣ ቶኮፋዸ፣ ዹፌ፣ ዹጉማ፣ ጀዺ፣ ዻባ፣ ዻራርቱ፣ ባዻዻ፣ ዻዻ፣ ጄዼ፣ ዼራ፣ ዽባፍ፣ ዽባ፣ ነንዾከዼስ፣ ዿ የእንዚራኑ ምሳሌዎች ናቸው። ዓማርኛው ላይ የተጨመሩት ስምንቱ የኦሮሞ ቀለሞች “ዸ”፣ “ዹ”፣ “ዺ”፣ “ዻ”፣ “ዼ”፣ “ዽ”፣ “ዾ” እና “ዿ” ናቸው። የኦሮሞውም ላይ የተጨመረ የምኢን የግዕዝ “ⶍ” ቀለምም ኣለ። ፳፪. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን “ዻ” የግዕዝ ኦሮምኛ ቀለም በኣንድ ቀለም በሁለት መርገጫዎች ከመክተብ ይልቅ “” በማለት በሦስት ቀለሞችና በሦስት መርገጫዎች በኦሮምኛ መክተብ የተሻለ ሳይንስ ይመስላቸዋል። ኣንዳንድ የግዕዝ ቀለሞችን በላቲን ለመለየት ሦስትና ከሦስት በላይ ቀለሞችን መደርደር ያስፈልጋል። ግዕዝ ለኣዳዲስ ድምጾች ፊደል ሲፈጥር ቁቤ ለኣለው ፊደል ሌላ ድምጽና እስፔሊንግ በመጨመር መሻሻል ስለሚፈልግ ችግሩን ያባብሳል። ግዕዝን በላቲን እስፔሊንግ ለመጻፍ የሞከሩትም ጥቂቶቹን እስከኣሁን የኣዋጣቸው የሕዝቡ ስለቴክኖሎጂው በሚገ'ባ ኣለመረዳት ነው። ፳፫. በሚገባ ሳይታሰብበት የግዕዝ ቀለሞች በላጭነትና ጥቅሞች ሳይገለጹ ታልፈዋል። ምሳሌ፦ ግዕዝ ችግር የለውም ማለት ሳይሆን የላቲንን ቃላት እስፔሊንጎች ዕድሜ ልክ ቢማሩትም ማስታወስ ኣይቻልም። በእዚህ ላይ “ኦሮሞ” የሚለው ቃል እስፔሊንግ በላቲን “” በኦሮምኛ ቁቤ የኣለ በቂ ምክንያት “” ነው። የቁቤ ላቲንና የላቲንን እንግሊዝኛ ተደራራቢ እስፔሊንጎች ማስታወስ ኣስቸጋሪነት የተነሳ ትክክለኛዎቹን ማስተማርና ማስታወስ ሳያስቸግር ኣይቀርም። ግዕዝ ኣዳዲስ ቀለሞችን እየፈጠረ ሲያድግ ቁቤ በኣሉት የላቲን ቀለሞች ላይ እስፔሊንግ መጨመር ስለኣለበት ለሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እየጠቀመ ማደጉ ኣጠራጣሪ ነው። ምክንያቱም በሁሉም የግዕዝ ቀለሞቻችን ለመክተብ ከቁቤው የበዙ ልዩ የፊደል መክተቢያ እስፔሊንጎች መማር ሊያስፈልግ ነው። ስለዚህ ቁቤ የኣናሳ ተጠቃሚዎች በመሆን ኦሮምኛን፣ ኦሮሞውንና ኢትዮጵያን ሊያቈረቍዝ ይችላል። ፳፬. በኣጠቃቀም የላቲን ፊደል ከግዕዝ ሳድሳን ቀለሞች ጋር ኣንድ ዓይነት ነው። ግዕዝ እንዚራኑን በኣንዳንድ ቀለሞች ሲወክል ላቲን ዋየሎቹን ሳድሳኑ ጎን ማስከተብ ስለኣለበት ከሰባት ጊዜ በላይ እጥፍ ስፍራዎችን ያስባክናል። ይኸንን የግዕዝ ምሳሌ የ“ገ” 11 እንዚራን በላቲን ጠብቆና ሳይጠብቅ በመክተብ ልዩነቱን መመልከት ይቻላል። ፳፭. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን በስሕተት ኦሮምኛ 10 እንዚራን ሲያስፈልገው ግዕዝ ሰባት ብቻ ኣለው ይላሉ። ላቲን ኣምስት ዋየሎች ኣሉት ተብሎ ኣምስቱኑ ዋየሎች እየደራረቡ ኦሮምኛ ኣሥር ዋየሎች ኣሉት ማለት ኦሮምኛውን መሳደብ ነው። ዋየል መደራረብም ትርፉ ስፍራ ማባከን ነው። የላቲን ዋየሎች ኣምስት ናቸው ቢባል እንኳን ለኦሮምኛ ኣምስት ዋየሎች በቂ ኣይደሉም። የቁቤ ዋየሎች ኣምስት ከሆኑ ከኣምስት በላይ እንዚራን ለኣላቸው የግዕዝ ቀለሞች ለመጠቀም ከላቲኑ ቁቤ የበዙ የእስፔሊንግ ችግሮች ይፈጥራሉ። ለምሳሌ ያህል “ዸ”ን በስምንት ዋየሎቹ ለመክተብ ለቁቤ ላቲን ከ20 በላይ ቀለሞች ሲያስፈልጉት ለግዕዙ ፯ በቂ ናቸው። ፳፮. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን በስሕተት ላቲን 26 ቀለሞች ሲኖሩት የግዕዙ ብዙ ናቸው ይላሉ። የላቲን "" ዓይነቶች ከ26 በላይ ናቸው። ዋናዎቹ 26 የላቲን ቀለሞች እንደግዕዙ 37 የተሟሉ ኣይደሉም። የግዕዝ ፊደላት በ37 የግዕዝ ቤት ተከፋፍለው እንዚራኖቹ በድምጽና በቅርጽ በወጉ የተደረደሩ ስለሆነ ሕጻናትን ማስተማር እንደ “” ቢሆንም የግዕዝ ተማሪ የሚማረው እስፔሊንግ እንዳያስታውስ እንጂ ዕድሜ ልኩን እስፔሊንጎች እንዲፈልግ ኣይደለም። ለምሳሌ ያህል የካዕብ ቤቶቹ ቀለሞች የሚከተቡት በግዕዞቹ ላይ ከቀኝ ጎን መስመር በመጨመር ሲሆን ድምጾቻቸው እንዲሰሙ ከንፈሮችን ማሞጥሞጥ ያስፈልጋል። ላቲን እራሱን ለማሻሻል ኣዳዲስ ፊደላትን እየቀረጸ ሲሆን ቁቤ ሊጠቀምባቸው ኣልተዘጋጀም። የቻይና ሥዕላዊ ፊደላት ብዙ ሺህ ናቸው። ፳፯. ግዕዝ በእጅ ኣይጻፍ ይመስል ስለላቲኑ የእጅ ጽሑፍ () የሚያነሱም ኣሉ። ዶክተሩ ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደል በኮምፕዩተር ለመክተብ የሚያስፈልጉትን ከሠሩ በኋላ ለ24 ተነባቢና 10 ዋየሎቹ የኦሮምኛ ፊደላቱ 34 ቀለሞችን መፍጠር ስለሚያስቸግርና ኣስፈላጊ ኣይደለም ተብሎ ወደ ላቲን ዞርን ከቀረቡት ምክንያቶች ኣንዱ ነበር። ፳፰. ግዕዝ እንደኦሮምኛና ሲዳምኛ የኣሉትን (ኩሻዊ) ቋንቋዎችን ጥሩ ኣድርጎ ኣይጽፍም የሚለው ወይም የግዕዝ ኣንድን ድምጽ በኣንድ ቀለም መወከል እንደችግር ተቆጥሮ ወደ ላቲን ለመዞር የቀረቡት ምክንያቶች ወደ እውነት የተጠጉ ኣልነበሩም። ግዕዝ ለኣንድ ድምጽ ኣንድ ቀለምና ኣንድን ቀለም ለኣንድ ድምጽ በማድረግ የተራቀቀ ፊደል ነው። ፳፱. በግዕዝና በላቲን የሚጠቀሙ ኢትዮጵያውያን ስለማይግባቡ በየእለቱ እየተራራቁ ናቸው። ኣንድ ሕዝብ በተለያዩ ፊደላትና ቋንቋዎች እንዲጠቀም ማስገደድ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ነበር። ኦሮሞው ዓማርኛና ፊደሉን እንዳይማር ተወስኖ የፌዴራል ሥራ እንዳያገኝ ሆኗል። እንደኦሮሞው ኣያያዝ በላቲን ፊደል የሚጠቀሙ ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ኣሉ። ፴. ኣይርላንዳዊው በርናርድ ሿው ግዕዝን ዓውቆ ቢሆን ኖሮ ላቲን ቦታ ኣይኖረውም ነበር የሚል ጽሑፍ በሰይፉ ኣዳነች ቢሻው እዚህ ቀርቧል። የላቲን ፊደል ለእያንዳንዱ ድምጽ ኣንድ ቀለም እንዲኖረው ተመኝተው ነበር። ላቲን የኣልተሟላና ኣክሳሪ ፊደል መሆኑንም ሿው ገልጸዋል። ስለዚህ ባለቤቱ የጠላውን ኦሮሞው ኣዲስ ኣግበስባሽ መሆን የለበትም። ፴፩. ላቲን ማወቅ ኦሮሞዎችን ከፊደሉ ተጠቃሚዎች ያቀራርባል ተብሎ እንደምክንያት ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን የላቲንን ፊደል ስለሚማሩ ኣልተጎዱም። ፴፪. በግዕዝ እንደኣስፈላጊነቱ መጠቀም እንዲቻል የማላልያ () ምልክት ለመጀመሪያ ጊዜ ስለፈጠሩ የዶክተሩ ፓተንትም ውስጥ ተጠቅሷል። የዩኒኮድ ግዕዝ መደብም ውስጥ ኣለ። ግዕዝ ኣንድን ቀለም ባለማጥብቅ፣ በማጥበቅና በማላላት ያስከትባል ይላሉ ዶክተሩ። ቁቤ የሚረዝሙ ድምጸ ልሳናትን የሚወክልበት ምልክት የለውም። ኤ () ሾርት ዋየል እና ኤኤ () ሎንግ ዋየል ናቸው ተብለው ዋየል፣ ማጥበቂያና ማላሊያም ሊሆኑ ኣይችሉም። ስለዚህ ላቲን ከግዕዙ ጋር ሲወዳደር ለቋንቋው የሚያስፈልጉትን እንዚራን በመቀነስ ኦሮምኛውን ጎዳው እንጂ ኣልጠቀመውም። የኦሮምኛን “ዽ” ድምጽ “” እንጂ ግዕዝ ኣይጽፈውም በማለት ማታለል የኦሮሞው ትግል ምክንያትም ይሁን ውጤት ኣይደለም። ፴፫. ኣንዳኣንድ የኦሮሞ ምሁራን ላቲንም ሆነ ቁቤ ከውጪ የተገኙ ናቸው በማለት ግዕዝ የሳባ ፊደል ነው ማለቱን ኣክርረውበታል። ግዕዝ ኢትዮጵያዊ ፊደል ነው። ፴፬. ዶክተሩ ለግዕዝና እንግሊዝኛ ፊደል የሚጠቅሙ ግኝቶችን በማቅረቡ ገፍተውበታል። የቁቤ ተከታዮች የኦሮሞ ምሁራን ላቲን እራሱን የኣሻሻለበትን ዘዴዎች እንኳን ሳይጠቀሙ ከግዕዙ ኣጠቃቀም እራሳቸውን ስለኣገለሉ ኢትዮጵያንና ዓለምን በመስኩ እንዳይጠቅሙ እየተደረገ ነው። ፴፭. በዓማርኛ “መሣሣት"ና “መሳሳት" እንዲሁም “ዓለማቀፍ"ና “ኣለማቀፍ" የመሳሰሉት ኣንድ ኣይደሉም። ፴፮. የግዕዝ ፊደል የኦሮምኛው ፊደል ውስጥ ያለውን “ዸ” እና ሰባት እንዚራን ቀለሞቹን ያጠቃልላል። ስለዚህ እንደ “በዻዻ” የኣሉትን ቃላት በ“በዳዳ” ወይም “ዻራርቱ"ን በ“ደራርቱ” መክተብ ግድፈት ነው። የ“ዸ” እንዚራን የግዕዝ ፊደላት ውስጥ መኖርን በመካድ ኣንዳንድ የኦሮሞ ምሁራን ኦሮሞውን ሲያጃጅሉት ፴ ዓመታት ኣልፈዋል። ለምሳሌ ያህል “በዻዻ” የሚለውን ሦስት ድምጾች የኣሉትን ቃል በሦስት ቀለሞች በስድስት መርገጫዎች በግዕዝ ከመክተብ ይልቅ በላቲን በስምንት ቀለሞች በዘጠኝ መርገጫዎች መክተብ ዓይነት የተሻለ መሆኑን ሕዝቡ መርጧል የሚሉ ኣሉ። ፴፯. ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደል ማስተማር እንዲጀመር ሓሳብ ቀርቧል። ይህ ሌሎች ኦሮምኛውን እንዲማሩም ያበረታታል። ፴፰. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን በምክንያቶች ስለተሸነፉ ስሕተቶቹን ተቀብለው እንደመታረም ኣዳዲስ ምክንያቶችን እያቀረቡ በማወናበዱ ቀጥለውብታል። ለምሳሌ ያህል የኣማርኛ ታይፕራይተርም ይሁን የግዕዝ ማተሚያ ቤቶች የኣረቡን ኣኃዞች ሲጠቀሙባቸው ስለነበረ እንደኣዲስ ነገር ግዕዝ የኣልቦ ኣኃዝ ስለሌለው ፊደሉ ለሂሳብ ኣይጠቅምም ብለው ወደ ላቲን ለመዞር እንደምክንያት ማቅረብ የሚሞክሩ ኣሉ። ቁቤ ወደ ላቲን የዞረው በኣኃዞቹ ምክንያት ስለኣልነበረና ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ የግዕዝ ዜሮ ቀለምን ፈጥረው ስለነበረ ቁቤ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሊመሠረት የሚፈለ'ገው በኣዲስ ቅጥፈት ላይ መሆን የለበትም። ፴፱. በቅርቡ በኣንድ ፀሓፊ “ተማሪ” የሚለውን ቃል በግዕዝ ቀለሞች ለማስቀመጥ ኣሥራ ሁለት ባይትስ () ሲያስፈልገው በቁቤ “” ስምንት ባይትስ ይበቃዋል በማለት የላቲንን ብልጫ ለማሳየት ተሞክሯል። ሁለቱም የሚወስዱት ስምንት ባይትስ ነው። (ይህ ቀለሞቹ ፊታችን በኮምፕዩተር እስክሪን ወይም ወረቀት ላይ ሲታዩ ማለት ኣይደለም።) ፵. ግዕዙ ላይ ከተጨመሩት የተለዩ የእራሳቸው ፊደላት ከኣሏቸው 13 የፊደል ዓይነቶች ሌላ ወደፊት ለኣፍሪቃና ሌሎች ቋንቋዎች ኣዳዲስ ፊደላት ሲጨመሩ በየስሞቻቸው ይቀርባሉ። በፊደሉ መጠቀምንና ኣለመጠቀምን ዶክተሩ ኣያስገድዱም። ፵፩. “የኦሮሞ ሊቃውንት ባደረጉት ጥናት መሠረት ለኦሮምኛ የሚስማማውን ፊደል (ላቲንን) መርጠውለታል፤ ይህ ያለቀ፥ የደቀቀ ጉዳይ ነው፤ ኦሮሞ ያልሆኑትን የሚገዳቸው ጉዳይ አይደለም። ጉዳዩ የሚገድደው ኦሮሞዎችን ብቻ ከሆነና ኦሮሞዎች ከተስማሙበት በጥላቻ ላይ የተመሠረተ ምርጫ ሊያደርጉ ይችላሉ። ኦሮምኛ ብሔራዊ ቋንቋ እንዲሆን ከታሰበ ግን፥ ጉዳዩ ብሔራዊ እንጂ ኦሮሞዎች ብቻቸውን የሚወስኑበት የኦሮሞዎች ጉልማ ሊሆን አይችልም። ጥያቄውም ከሌሎቹ ቋንቋዎች ይልቅ በኦሮምኛ ላይ የሚነሣው በዚህ ምክንያት ነው።” ይላሉ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ። ግዕዝ ለኦሮምኛ እንደሚበጅ የሚቀርቡ ጽሑፎች ቀጥለዋል። የፖለቲካን ችግር ሳይንስ ማድረግ መሞከር ተገቢ ኣይደለም። ፵፪. ኣንዳንድ ሰዎች “ዱ” ፊደል ሆኖ ቀለበቱ መካከል መስመር የኣለውን ቀለም (“ꬉ”) የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል ነው ይላሉ። ይህ ስሕተት ነው። እነ“ꬉ” የጋሞ ጎፋ፣ ዳውሮና ባስኬቶ ፊደላት ናቸው። ፵፫. በግዕዝ ፊደል ድምጽን ከፍና ዝቅ ማድረግ () ለመለየት የሚያስችሉ ምልክቶችን መፍጠር ይቻላል። ይህ ለኦሮምኛው ኣስፈላጊ ኣይደለም። ዶ/ር ኣማረ ተግባሩ ኃይሌ ፊዳ በሚለው በ፳፻፲ ዓ.ም. በታተመው መጽሓፋቸው ገጽ 101 ላይ "የግዕዙ ፊደል ድክመቶቹን ለማስወገድ የሚያስችል ቅጥያዎች ከተደረጉለት ኣፋን ኦሮሞውን በግዕዝ ፊደል መጻፍ እንደሚቻል ዶ/ር ኃይሌ መናገራቸውን መመስከር እችላለሁ" ይላሉ። ግዕዝና ዓማርኛ ይህ ጽሑፍ ዓማርኛን የተመለከተ ስለ ፊደሉ (እንደ ኦሮምኛው) የዶክተሩ ኣስተዋጽዖ እንጂ ስለ ቋንቋው ኣይደለም። ስለ ቋንቋው በየሺሓሳብ ኣበራ እዚህ ጥሩ ቀርቧል። የግዕዝን ፊደል በኮምፕዩተር መጠቀም ኣዲስ ቴክኖሎጂ ስለሆነ የተጠቃሚው መሠረታዊ ሕጎችንና ወጎችን ማወቅ ኣስፍላጊ ናቸው። ቴክኖሎጂ ጠቃሚ ነው። እነዚህ ታውቀው በኢትዮጵያውያን ትጋት ብዙ ሚሊዮን ጽሑፎች በኣለፉት ፴፪ ዓመታት ቀርበዋል። የፊደሉ እድገት ለወዳጆቹ ትልቅ እርካታ ነው። ለምሳሌ ያህል ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ በሞዴት፣ ዶ/ር ለይኩን ብርሃኑ በኢትዮወርድ መጽሓፎች ጽፈው ኣሳትመዋል። በቅርቡም ዶ/ር ኣክሊሉ ሃብቴ ግዕዝኤዲትንና ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደሉን ተጠቅመዋል። የመጀመሪያው የግዕዝ ትሩታይፕ ፊደላችን እንደኣስፈላጊነቱ እየታረመ የዩኒኮድ ፊደል የሆነው ትክክከኛ ቅርጾች እዚህ ጎን ከኣለው የኣቶ ኣብርሃም ያየህ የ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. መጽሓፍ ማሳሰቢያ ገጽ ሥዕል መመልከት ይቻላል። በዶክተሩ ፈጠራ ምክንያት መጽሓፎቻቸውን ጽፈው ለማሳተም የቻሉ ብዙ ኢትዮጵያውያን ኣሉ። ከእነዚህም መካከል እ.ኤ.ኣ. በ1994 የዶክተሩን ፕሮግራም በመጠቀም ከ25 ዓመታት በኋላ ምስጋና የለገሷቸው ኣንዱ ዶ/ር ኣማረ ተግባሩ ናቸው። [ የዶ/ር ኣበራ ሞላ እና ጋሼ አበራ ሞላ (ስለሺ ደምሴ) ግንኙነትም እዚህ ኣለ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በኣለማወቅ በተለይ ዓማርኛ ላይ ብዙ ችግሮች የኣደረሱ ኣሉ። ከግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ዓማርኛ ዋነኛውና ወሳኝ ነው። ፩. የኮምፕዩተር፣ እጅ ስልክና የመሳሰሉት የቴክኖሎጂ ግኝቶች በብዙ ቢሊዮን ዶላር ወጪ፣ በብዙ ሰዎች ድካም፣ ፓተንቶችና ምርምሮች የተገኙ ስለሆኑ ሶፍትዌር እንደማንኛውም ነገር የሚገዙ እንጂ ኣንዳንዶቹ እንደሚያደርጉት ሰርቆ መጠቀም ነውር ነው። ብዙ ኢትዮጵያውን እነዚህን ሁሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ሳንከፍልባቸው በማግኘታችን እንደማመስገንና ለግዕዝ የሚያስፈልጉትን ገዝቶ ከመጠቀም ይልቅ ፊደሉ የእራሱ ገበታ እንዳይኖረው የሚፈልጉትን ጭምር ዓውቀውም ሆነ ሳያውቁ እየረዱ ናቸው። ፪. የግዕዝ መክተቢያ ሁሉንም ተጠቃሚ ቋንቋዎች ለማስተናገድ የሚችል መሆን ይኖርበታል። ችሎታውን ከኣለው ለዓማርኛው ብቻ ማቅረብ ሲቻል ዓማርኛ ብቻ የሚያስጽፍ ግን ዓማርኛውን ኣደጋ ላይ የሚጥል ነው። ለምሳሌ ያህል “ቜ”ን በ6 መርገጫዎች የሚከትብና “ⷄ”ን ለመክተብ ከ6 በላይ ተጨማሪ መርገጫዎች የሚያስፈልጉት ኣለ። እየኣንኣንዱን ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብ ሲቻል የ“ጬ”፣ “ⶼ”፣ “ꬤ” እና “ⶐ” ኣከታተብ ለመለየት የመክተቢያ እስፔሊንግ ማስታወስ ወይም መዝገብ (መዝገበ ፊደል) ያስፈልጋል። ፫. ዓማርኛ የማያስጽፍ መጻፊያ ይጽፋል ተብሎ ኢንተርኔት ላይ ለዓመታት ተቀምጧል። በዶክተሩም የፓተንት ማመልከቻዎች ቀርበዋል። ይኸን የሚያስተውልና የሚቃወም የተማረ ኢትዮጵያዊ ኣለመኖር የሚያሳዝንና የሚያሳፍር ነውና ይታሰብበት። ምሳሌ፦ “ትዝታ”፣ “ድድ”፣ “ህህ”፣ እና “ሏ”ን የማያስጽፉ ኣሉ። ምክንያቱም ሕዝቡ ትናንሽ ችግሮችን እየተመለከተ መቃወም ከኣልቻለ እራሱን ከከባድ ችግሮች ለመከላከል ኣለመዘጋጀቱን ስለሚያሳይ ነው። ይኸን ኣጻጻፍ የወደዱ ከመቶ ሺህ በላይ ተጠቃሚ ኢትዮጵያውያንን ምን እንደነካቸው ማስገረም ቀጥሏል። ምክንያቱም ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን ግዕዙን ለመጥላት መጥላት ምክንያት ሊሆን ሲችል የኣንዳንድ የዓማርኛ ፊደል ተጠቃሚዎች በኣምታታቾች መጃጃል ምክንያቱ ኣልተገኘም። ላቲን እስፔሊንግ የሚጠቀመው ለቃላት ሲሆን የኣንዳንድ ኢትዮጵያውያን ፊደሎቻቸው ቃላት ይመስሉ በላቲን እስፔሊንግ መክተብ ምን ይባላል? ፬. ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለብዙ ዓመታት ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ፊደል በተገኘው እስፔሊንግ ሲጽፉ ቆይተዋል። እንደ ፓልቶክ የኣሉ ፕሮግራሞች ምሳሌዎች ናቸው። በፓልቶክ ለመሳተፍ ከተቻለ እንደ ግዕዝኤዲት የኣሉትንም የዓማርኛ መክተቢያ መጠቀም ስለሚቻል ኣንዳንድ ዓማርኛ ተናጋሪዎች ዓማርኛውን በኣለመጠቀም እያዳከሙት ናቸው። በዓማርኛ እያወሩ በላቲን መጻፍ ከቀጠለ ነገ ዓማርኛውን መጻፍ የሚችሉ ላይኖሩ ይችላሉ። ይህ የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪክ ከኣለው ሕዝብ ትውልድ ኣይጠበቅም። ፭. ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይት ሲጀመር ኣስተያየት በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ኣሉ። በእንግሊዝኛ የሚጽፉት ዓማርኛውን ለማዳከም ሊሆን ስለሚችል በተለይ ስማቸውን እየደበቁና እየተሳደቡ የኣሉትን የድረገጾቹ ኣቅራቢዎች ማንሳት ይገባቸዋል። ፮. ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይት ሲጀመር ኣስተያየት በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ምሁራን ኣሉ። በዓማርኛ መጻፍ የማይችሉት ስለጉዳዮቹም ላይገባቸው ስለሚችል በኣለማስተዋል ዓማርኛውን እያዳከሙ ናቸው። ዓማርኛ የሚያነቡ እንጂ የማይጽፉ የቋንቋው ምሁራን በእንግሊዝኛ ሲጽፉ ኣንባቢዎቹንም ላይገባቸው ይችላል። ፯. ኣንዳንድ ምሁራን ዶክተሩ እየተጠቀሙበት የኣለውን ፊደል ስለሌላቸው ስለቅርጾቹ የሚያነቡትን ባይረ'ዱ ኣያስገርምም። ምክንያቱም ጽሑፉን የሚጽፉትና የሚያነቡት መሣሪያው ላይ በኣለ ፊደል ስለሆነ ነው። ለምሳሌ ያህል ሦስት ቀለበቶች የኣሉት ኃምሱ እንጂ ግዕዙ “ጨ” ኣይደለም። ስለዚህ ኣንድ ኣንባቢ ወይም ፀሓፊ ሦስት ቀለበቶች የኣለውን ግዕዝ “ጨ” ከኣየ የሚጠቀመው በተሳሳተ ፊደል ነው። ፰. በኮምፕዩተር ዘመን ስለኣለን ጽሑፎችን ለማቅረብ ወርቃማ ጊዜ ውስጥ ነን። ሶፍትዌራችንን እየገዙ የኣሉት ዓማርኛ ተናጋሪዎች ስለሆኑ እናመሰግናለን። ፱. በግዕዝ ኮምፕዩተር መክተቢያ ከኮምፕዩተሩ ጋር ስለማይመጣ መክተቢያ መግዛት ያስፈልጋል። የኮምፕዩተርም ዋና ጥቅም የተጻፈን ነገር ማስቀመጥ ስለሆነ ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው። በተጨማሪም ኣንድን ጽሑፍ እንደፌስቡክ ከኣሉ ገጾች ውስጥ ወስዶ ማስቀመጥ ብቻ በቂ ኣይደለም። በቋንቋዎቻችን የተጻፉ መረጃዎች እንደሌሎች ቋንቋዎች በብዛት እንዲኖሩ በእጥፍ ብዛት መጻፍና ማስቀመጥ ይጠበቅብናል። በኣለፉት ጥቂት ዓመታት ብዙ ጽሑፎች በኢትዮጵያውያን ትጋት ስለቀረቡ በኮምፕዩተር እንግሊዝኛውን ወደ ዓማርኛና ዓማርኛውን ወደ እንግሊዝኛ መተርጐም ተጀምሯል። ፲. የዓማርኛ ትክክለኛዎቹ ኆኄያት "ዓማርኛ" ናቸው። ሌሎች ምሳሌዎችም “ኃይል”፣ “ሕዝብ” እና “ዓቢይ” ናቸው። ለምሳሌ ያህል “አቢይ”፣ “ኣቢይ”፣ “ዐቢይ”፣ ወይም “ዓብይ” ትክክል ኣይመስለኝም ይላሉ ዶክተሩ። ምሳሌ የፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ባሕረ ሓሳብ መጽሓፍ ገጽ 47 እና 48 ስለ ዓቢይ ጾምና ዓቢይ ቀመር ቀርበዋል። ፲፩. በኣጠቃላይ በኣለፉት 45 ዓመታት የኢትዮጵያውያን የዕውቀትና የዓማርኛ ቋንቋዎች ችሎታዎች ኣቆልቍለዋል። በተለይ በእዚህ ዕድሜ ክልል ውስጥ የኣሉ ምሁራን ዓማርኛ ሲናገሩ እንግሊዝኛ እንዳይቀላቅሉ ሊያስተውሉ ይገባል። ፲፪. ኣንዳንድ ዓማርኛ ተናጋሪዎች “” በሚለው ቃል ምትክ “” የሚለውን ይጠቀማሉ። መዝገበ ቃላት መጠቀም ሳይጠቅም ኣይቀርም። ፊደል በሚገባ ስለ ኣልቆጠሩ በ“ነው” ምትክ “ነዉ" ይጠቀማሉ። ፲፫. ኣንዳንድ ዓማርኛ ፀሓፊዎች በነጠላ ሰረዝ ምትክ የላቲኑን ኮማ () እንዲሁም በድርብ ሰረዝ ምትክ የላቲኑን ሰሚ ኮለን () መጠቀም ስለጀመሩ ዶክተሩ እየተቃወሙ ናቸው። ፲፬. ኣንዳንድ ዓማርኛ ፀሓፊዎች መጽሓፎች ሲያሳትሙ ገጾቹን ለየብቻቸው እያተሙ ይጠርዛሉ። የመጽሓፍና መጽሔት ገጾች ሲታጠፉ ቍጥሮቹና ርዕሶቹ መሣሣም ይገባቸዋል። ለምሳሌ ያህል ገጽ ኣንድ ከግራ ግርጌ ግራ ማዕዘን ላይ ከሆነ ገጽ ሁለት ከቀኝ ግርጌ ቀኝ ማዕዘን ላይ መሆን ይኖርበታል። ፲፭. ኣንዳንድ ምሁራን ለዓማርኛ ቃለ ምልልስ ሲቀርቡ በዓማርኛ መናገር እንዳለባቸው ኣስቀድሞ ማስጠንቀቅ ያስፈልጋል። እንግሊዝኛ እየቀላቀሉ የሚያስቸግሩትን በማረም የኣሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ጥሩ ሥራ ይዟል። ፲፮. ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያን ዓማርኛውን ኣራት ነጥብ በሌለው ከመጻፍ እንዲቆጠቡና ኣራት ነጥብ በሌለውም መጻፊያ እየጻፉ ጊዜያቸውን ከማባከን ቢቆጠቡ ይጠቅማል። ፲፯. ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ሞክሼዎች የሚሏቸውን ቀለሞች በሌሏቸው ዓማርኛውን እየጻፉ ችግሮች እየፈጠሩ ናቸው። ለምሳሌ ያህል “መሳሳት“ና “መሣሣት" ኣንድ ኣይደሉም። “ምሥር“ አና “ምስር“ ኣንድ ኣይደሉም። ፲፰. ኣንድ የግዕዝ ፊደል በሁለት መርገጫዎች እንደተከተበ ከዶክተሩ ፈጠራ ጋር ከነማስረጃዎቹ ከቀረቡ ፴፪ ዓመታት ኣልፈዋል። ማንኛውንም የግዕዝ ፊደል ዛሬ በሦስትና ከእዚያ በላይ መርገጫዎች መክተብ ከተማረ ሕዝብ ኣይጠበቅም። ኣንድን የዓማርኛ ቀለም በ5 መርገጫዎች መክተብ ኣንዳንዶቹን የሌሎች ቋንቋዎች ቀለሞች ለመክተብ እስከ ስምንት መርገጫዎች መጠቀም ያስፈልጋል። ፊደል ለመክተብ ቃላት ይመስል እስፔሊንግ ማስታወስ የለብንም። ፲፱. ኣንድ የግዕዝ ፊደል በኣንድ ወይም ሁለት መርገጫዎች ከተከተበ በኋላ ልክ እንደላቲኑ ሌላ ፊደል ኣጠገቡ ስለተከተበ ኣይቀየርም። ሌላ ፊደል ወይም መርገጫ የሚቀይረው ከሆነ መጀመሪያውኑ ቀለሙ ኣልተከተበም ማለት ነው። እነዚህ ከነማስረጃዎቹ ከቀረቡ በኋላ በእንደዚህ ዓይነት መክተቢያዎች መጠቀምና የኣልተጻፉትን ማንበብ ሊያበቃ ይገባል። ፳. ኢትዮጵያ የእራሳቸው ፊደል ከኣሏቸው ጥንታዊ ጥቂት ኣገራት ኣንዷ ሆና ሳለ እንደሌሎቹ ቴክኖሎጅውን ማሳደግ ሲገባ የሶፍትዌር መብት በሚገባ የማይከበርባት ኣገር ሆናለች። ይህ የኢትዮጵያን እድገት ማቀጨጩን ይቀጥላል። የሌላውን መብት የማያከብርን መንግሥትና ሕዝብ ማሰልጠንና መብት ማስጠበቅ ኣስቸጋሪ ነው። ፳፩. ዓማርኛ የተናጋሪዎቹ የነበረና የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጽሑፍ ቋንቋ የሆነ ነው። ፳፪. በኣሁኑ ጊዜ ዓማርኛ ኢንተርኔት ላይ ብዙ እድገት እያሳየ ነው። እንደነ ጉግልና ፌስቡክ የኣሉ ድርጅቶች ሥራዎቻቸውን በዓማርኛ ሲያቀርቡ ኢትዮጵያውያን እየተራዱ ከኣሉት መካከል ናቸው። ይህ ጥሩ ሥራ ሆኖ ሳለ በቂ ዕውቀት የሌሏቸው እየገቡበት ስሕተቶችን እያስፋፉ ናቸው። ለምሳሌ ያህል “” የሚለውን ቃል “ቀናቶች” በማለት የሚያቀርቡ ኣሉ። ትርጕሙ “ቀናት” ወይም “ቀኖች” እንጂ “ቀናቶች” የሚባል ነገር የለም። ፳፫. ግዕዝ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮምፕዩተር በዶ/ር ኣበራ ግኝት እስከሚቀርብ ድረስ ቴክኖሎጂው ስለኣልነበረም ከእርሳቸው ዘዴም ውጪ በግዕዝ መጻፍ ኣይቻልም ነበር። ዝምታው ስለቀጠለ ቴክኖሎጅውን ቀድመው ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣደረግን የሚሉ ዋሾዎችም ኣሉ። ፳፬. የግዕዝ ፊደል ሌሎች እንዲጠቀሙበት ቀለሞች እንደመጨመር በስሕተት ዓማርኛው ኣይፈልጋቸውም እያሉ በተቀነሱ ፊደላት የሚጠቀሙ ኣሉ። ባለቤቱ የኣላከበረውን ፊደል ጎረቤት ኣይፈልገውም። ፳፭. የግዕዝ ፊደል ለሁሉም ተጠቃሚ ቋንቋዎች የሚያስፈልጉትን በኣንድና ሁለት መርገጫዎች በዶክተሩ ግኝት መክተብ ተችሏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የተቀነሱ የዓማርኛ ፊደላትን እንኳን ከሦስትና ከእዚያም በላይ መርገጫዎች የሚከትቡ የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ የመክተቢያ ዘዴዎች የኣለተቃውሞ እየተስፋፉ ናቸው። እነዚህ ኣከታተቦች ሌሎች የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ቀለሞች በበዙ መርገጫዎች እንዲከተቡ ያስገድዳሉ። ዓማርኛ በበዙ መርገጫዎች በሌሎቹ ቋንቋዎች ምትክ ለመጠቀም ከኣልተዘጋጀ በዘዴዎቹ መጠቀም የለበትም። ፳፮. ኦሮምኛን በላቲን መክተብ (ቁቤ) ከኣሰከተሉት ችግሮች ኣንዱ የማያስፈልጉ ብዙ መርገጫዎችን መነካካት ነው። ዓማርኛን በላቲን እስፔሊንግ መክተብ ተቀራራቢ ችግሮችን ስለሚፈጥር የዘዴው የግዕዝ ተጠቃሚዎች ሌሎችን በእዚህ ለመውቀስ ብቃት የላቸውም። ፳፯. የግዕዝ ፊደል አንዲቀነስ የሚያቀነቅኑ ኣሉ። ፳፰. ኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ የኣላት ኣገር መሆኗ እየተረሳ ወሬና ፖለቲካ ላይ ማተኰር በዝቷል። በግዕዝ እንዲከትብ የኣደረገለትን ለማመስገንም የማያውቅ ሕዝብ ወደመሆኑ ስለተጠጋ ፈጣሪን ማመስገን ኣይጎዳም። ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች እየተጠቀምንበት ይህን ግኝት የፈጠሩልን ዶ/ር ኣበራ ሞላ መሆናቸውን የማያውቁ ብዙ ናቸው። ፈረንጁ ኣዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ፈጥረው ዓለምን በቴክኖሎጂ የቀየሩትን ፓተንቶች የኣሏቸውን እነ ቶማስ ኤዲሶን፣ ግራሃም ቤል ፣ እስቲቭ ጆብስ ፣ ቢል ጌትስ የመሳሰሉትን ሲያከብርና ሲያበረታታ ኢትዮጵያዊውን ሳይንቲስት ሶፍትዌሩን በፓተንቶች ጠብቀው ሲያቀርቡ ለመግዛትና ሥራውን ለማስተዋወቅ እንኳን የሚፈልጉ ብዙ ኣይደሉም። በኮምፕዩተር መጻፍ ኣለመቻል የዘመኑ መኃይምነት ነው። ፳፱. ኣንድ ደራሲ ስለኣንድ ነገር ሲጽፍ የእራሱ ሥራ ከኣልሆነ ዋቢ ማቅረብ ተገቢ ነው። ዋቢ የሌለው ሥራ የደራሲው ብቻ ነው ማለት ነው። ፴. ኣንድ ደራሲ ትክክለኛ የቃላት ቀለሞችን ከዘነጋ መዝገበ ቃላት መመልከት ጠቃሚ ነው። ምሳሌ፦ መዝገበ ቃላት እያሉ ፊደል በሚገባ የኣልቈጠሩ ጸፀሓፊዎችን በመከተል በ “ው” እንጂ በ “ዉ” የማይጻፉትን እየጻፉ ቋንቋ ማበላሸት ከኣንዳንድ የተማሩ ሰዎች ኣይጠበቅም። መኃይም የማይሠራውን ስሕተት የተማረው ሲሠራው ኣሳፋሪ ነው። ለምሳሌ ያህል እዚህ ጽሑፍ ውስጥ ከ፬፻ በላይ ግድፈቶች ኣሉ። አዚህ ውስጥ የለም። ፴፩. “ፊደላቱ የሚሰጡትን ድምጽና ትርጉም ኣውቆ የኣንዱ ፊደል መውጣት መሻሻል ለረዥም ዘመናት የተጻፉ መጻሕፍት የሓሳብ፣ የትርጕም፣ የቅርስ ጥፋት እንደሚያመጡ ማወቅ ይሻል። ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ዳግም ጥያቄ በማያስነሳ መልኩ ትክክለኛውን ነገር ሊያስቀምጡና ጥናት በማጥናት ምላሻቸውን ሊሰጡ ይገባል። ከእዚህም በላይ ደግሞ ባለድርሻ የሆነችው ቅደስት ቤተ ክርስትያን ምላሿን ማሳወቅ እንደሚገባት የጥያቄው መብዛት ኣፋጣኝ እንደሆነ ያመላክታል” ይላል ማኅበረ ቅዱሳን። እንዲህም ሆኖ ጽሑፋቸውን በዓማርኛ እንዲጽፉ ያስቻላቸውን እግዜር ይስጥልኝ ለማለት እንኳን የዶክተሩን ስም ሰምተው ላያውቁ ይችላሉ። ፴፪. በተሳሳተ መክተቢያ የተጻፈ በመሆኑ ኣስተማማኝ የኣልሆነ ጽሑፍ ምሳሌ እዚህ ኣለ። ከእዚህ ጽሑፍ ኣንድ ሁለት ኣንቀጾችን ኮፒ ተደርገው ወይም ገጽ ላይ ቢለጠፉ ችግሮቹን መመልከት ይቻላል። ፴፫. ግዕዝ በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ተገቢውን ዕውቅና ኣግኝቷል። የማይጽፉና የኣልተሟሉ መክተቢያዎች እየተጠቀሙ ኣንዳንድ የዓማርኛ ምሁራን እራሳቸውን እያዋረዱ ናቸው። ለምሳሌ ያህል ያልተሟሉ የመክተቢያ ዘዴዎች ኣሉ። ሕዝቡን እያወናበዱ የኣሉት ወደ ኦሮምኛው የላቲን ቁቤ ኣከታተብ ዓይነት በብዙ መርገጫዎች የሚያስከትቡ ኣሉ። ፴፬. ኣንዳንድ የዓማርኛ ደራስያን በተሳሳቱ መጻፊያዎችና ፊደላት እየተጠቀሙ እራሳቸውን እየጎዱ ናቸው። በጊዜ መንቃት ስለኣልቻሉ ኣንዳንዶቹ እንደኦሮሞዎቹ መጃጃልን እያስፋፉ ናቸው። ፴፭. በቂ የኢንተርኔት ኣገልግሎት ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሌለ የዶክተሩን ሥራዎች የማያውቁ በተወሰነው ዕውቀታቸው የሚያቀርቧቸው ኢትዮጵያን እየጎዱ ስለሆነ ኣንባቢው ይሀን ከግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል። ምሳሌዎች፦ ይህ ስለ እና ያልሰማ ይመስላል። ስለ ጋብርኤላ፣ ስለ ዶ/ር ኣየለና ካማራ የዶ/ሩ ሥራዎች ውስጥ ተጠቅሰው ስለኣሉ ከሁሉም ቀድሞ የነበሩትን ሥራዎች ኣንዳቸውም ኣልጠቀሱም። በዶክተሩ በተፈጠረው ቴክኖሎጂ እየተጠቀመ የማያመስግነው ቍጥር ስፍር ስለሌለው ከተለመደው መደበቅ ታልፎ ስድብ ተጀምሯል። ፴፮. የዓማርኛውን ፊደል ከ“ሀ” እስከ “ፐ” በቃል የማይደረድሩ ምሁራን ኣሉ ይባላል። ይህ ኣሳፋሪ ነውና ይታሰብበት። ፊደል ቅነሳ ስለ ፊደል ቅነሳ እዚህ ገጽ በየቦታው የቀረቡ ቢኖሩም እንደገና ማንሳቱ ኣይጎዳም። ፩. የግዕዝ ፊደል ከ1513 ዓ.ም. ጀምሮ እስከኣሁን ድረስ በማተሚያ መሣሪያዎች በሚገባ እየተጠቀመ ስለሆነ የብቃት ችግር የለውም። መጽሓፍት በማተሚያ ቤቶች ሲታተሙ ስሕተቶቹ ብዙ ኣልነበሩም። ፊደል መቀነስ የተጀመውረው በሚሲዮናውያን ነው። በዐፄ በካፋ ዘመነ መንግሥት ሃሌታውን “ሀ” ከሐመሩ “ሐ” ንጉሡን “ሠ” ከእሳቱ “ሰ” ፥ ጻድቁን “ጸ” ከፀሐዩ “ፀ” ለይቶ በሥፍራቸው ያልጻፈ፤ ፊደል አዛውሮ የተገኘ ጸሐፊ እጁን ይቆረጥ እንደ ነበረ የጽሑፍ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ፪. የመቀነሱም ነገር ብዙዎቹ ሲከራከሩ እንደነበሩት ዓማርኛውን ብቻ የተመለከተ ኣይደለም። ፫. ከዳግማዊ ምኒልክ ጀምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሊቆች፣ ሚኒስትሮችና ደራስያን የእንግሊዝኛውን የታይፕ መጻፊያ ለዓማርኛ መክተቢያ እንዲያገለግል ወደ ሰማንያ ዓመታት ግድም ሲመራመሩ ቆይተው ኣልተሳካላቸውም። ፬. ኢ/ር ኣያና ብሩና ኢ/ር ተረፈ ራስወርቅ የዓማርኛውን ፊደላት በመቀነስና ቆርጦ በመቀጠል ኣማርኛ በመሰሉ የፈጠራ ቅርጾች የኣቀረቧቸው ሥራ ላይ ውለዋል። እነዚህ ቍርጥራጮች ግን የዓማርኛ ፊደሎች ኣይደሉም። ለእነዚህ ከመቶ በኣነሱ መቀጣጠያዎች የሚሠሩ የፈጠራ የኣማርኛ ነገሮች የሚያስፈልጋቸው ኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ስለሆነ በኣንዱ ገበታ ምትክ ብቻ የቀረቡ ናቸው። የዓማርኛ ቀለሞች ብዛት ከ200 በላይ ስለሆነ 100 ስፍራዎች ኣይበቁትም። ፭. ኆኄያቸውን የጠበቁ የግዕዝና ዓማርኛ ጽሑፎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለብዙ ዘመናት ተጽፈዋል። ፮. በእጅ ጽሑፍም ወረቀት ላይ መክተብ ለኢትዮጵያ ሕዝብና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ጠቅሟል። ፯. ፊደል መቀነስ ትኩረት የኣገኘው “ፍቅር እስከ መቃብር” መጽሓፍ በተቀነሱ ፊደላት በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ከታተመ በኋላ ነበር። እዚህ ላይ ተደርቦ ለታይፕራይተር ቴክኖሎጂ እንዲመች የፊደል ቅነሳ ክርክር ተጀምሮ በመጨረሻው ውድቅ ሆነ። ፰. የኢትዮጵያ ቋንቋዎች መርሐ ልሳን [ኣካዴሚ] በ1973 ዓ.ም. ካወጣው የአጻጻፍ ሥርዓት ውሳኔ በስተቀር ሌላ ወሳኝ ጥናት ባለመደረጉ፣ ለዚህ ጉዳይ ተጠያቂ ሊሆን የሚችሉ መምህራንንም ስለዚህ ጉዳይ ሆን ብሎ ያስተማራቸው ሰው ባለመኖሩ እነሱ ራሳቸው በዘፈቀደ ስለሚጽፉ ተማሪዎቻቸውም የነሱን ፈለግ በመከተል በዘፈቀደ ይጽፋሉ፤ የሚሉት ዶ/ር አምሳሉ አክሊሉ "የአማርኛን ሞክሼን ሆሄያት ጠንቅቆ ያለመጻፍ ችግርና መፍትሔ" የሚባል መጽሓፍም ጽፈዋል። ሃሌታው “ሀ”፣ ሓመሩ “ሐ”፣ ብዙኃኑ “ኀ”፣ ንጉሡ “ሠ”፣ እሳቱ “ሰ”፣ ኣልፋው “አ”፣ “ዓይኑ” “ዐ”፣ ጸሎቱ “ጸ”፣ ፀሐዩ “ፀ” የተባሉትን በማጥበቅና በማላላት ብቻ ለመግለጽ ኣስቸጋሪ ነው። እንደ ዶ/ር ኣምሳሉ ተፈራ ኣገላለጽ "ከፊደላት ጋር የሚከሰቱ ችግሮችን ኣስመልክቶም በዓማርኛ ፊደል ገበታ ላይ ተመሳሳይ ድምጽ ያላቸው ስለሚገኙ፤ በኣጻጻፍ ረገድ በርካታ ልዩነቶች መኖራቸው፤ ራብዕ ድምፅ ያላቸው ከግዕዙ ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው ፊደላት መኖራቸው፤ ሳድስና ሳልስን እያቀያየሩ መጠቀም፣ ዲቃላዎችንና ፍንጽቅ ፈደላትን በዝርዝር የመጠቀም ዝንባሌ፣ በመሠረታዊ ቃሉ ላይ የሌለውን ቃል መጨመር፣ የኣናባቢዎች ቅጥል ኣለመለየት ችግሩን ይበልጥ እንዳሰፋው ጠቁመዋል። (የእነዚህም ምሳሌዎች በቅደም ተከተል “ሀ" እና “ኀ"፤ “ሃገር" እና “ኣገር"፣ “አ" እና “ኣ"፣ “ግዜ" እና “ጊዜ"፣ “ፏፏቴን"ን በ“ፍዋፍዋቴ"፣ “ኈ"ን በ“ሆ"፣ “መምህራንን" በ“መምህራኖች" እና “ዮ"ን በ“ዬ" ዓይነቶች ናቸው በማለት በኣጠቃላይ ግን ችግሩ ከፊደሉ ሳይሆን ከተጠቃሚው ነው ይላሉ ዶ/ር ኣበራ።) ይህ ችግር በምሁራን ዘንድ ሞክሼ ቃላት ይቀነሱ፤ አይቀነሱ የሚለው ሐሳብ ዛሬም ድረስ እያከራከረ እንደሚገኝ ገልጸዋል። ኣማራጮችንም በተመለከተ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ኣካዳሚ በ1973 ዓ.ም. ተመሳሳይ ድምፅ ያላቸው ፊደሎች ከገበታው ላይ ተቀንሰው በኣንድ ፊደል ብቻ ይወከሉ የሚል ሲሆን፣ የቤተ ክሕነት ሊቃውንት ኣቋም ደግሞ ፊደላት የፈጣሪን ቸርነት የሚገልጹ እና ከእሱ የተገኙ ስለሆኑ ሁሉም ጠንቅቆ ሊጽፋቸው ይገባል እንጂ በፍጹም ሊቀነሱ አይገባም ነው። ፊደላቱ በሙሉ መንፈሳዊ፣ ተፈጥሯዊና ሙያዊ ትርጓሜ ስላላቸው ያንን ያጣሉ በማለት" ዶ/ር አምሳሉ ተፈራ ይገልጻሉ። የኣብነት (ቄስ) ትምህርት ቤቶች ትኩርት መነፈግንም የሚጠቅሱ ኣሉ። ፱. ከ1980 ዓ.ም. ወዲህም እነዚሁ ቀለሞች በዶ/ር ኣበራ ወደ ኮምፕዩተር ስለገቡ የግዕዝ ፊደላችንን የኣጋጠመው ችግር የለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል በተቀነሱና በተቀነጠሱ ፊደላት “ኣማርኛ መዝገበ ቃላት” በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. እንዲሁም “ክብረ ነገስት ግእዝና ኣማርኛ” መጽሓፍት በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. ኣትሟል። በመጽሓፎቹ ርዕሶች “ኣማርኛ”፣ “ነገስት”ና “ግእዝ” ተብለው የቀረቡት “ዓ”፣ “ሥ” እና “ዕ” ከተቀነሱት ቀለሞቻቸው ውስጥ የተካተቱ በመሆናቸው ነው። እነዚህ ቍርጥራጮች ግን የዓማርኛ ፊደሎች ኣይደሉም። ክርክሩ በኣይቀነስ ባዮች ምክንያታዊ ኣሸናፊነት ማለቅ ሲገባው እንደቀጠለ ኣለ። ይህ ሁሉ ሲደረግ የዩኒኮድ ዓማርኛ ቀለሞች ኣልተቀነሱም። ፲. ለብዙ መቶ ዓመታት በውጭ ኣገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ በግዕዝ ፊደላችን ሲጠቀሙ የነበሩ ማተሚያ ቤቶች ፊደል ሲቀንሱ ኣልሰማንም። ፲፩. ይህ የተዛባ የቅነሳ ኣጠቃቀም የመንግሥትም ፍላጎት ይመስላል። ምክንያቱም የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዓይነት ተቋማት ፊደል መቀጠሉን ተዉት እንጂ በመቀነሱ ስለቀጠሉበት ነው። የግዕዝ ፊደል ትክክለኛ ኣጠቃቀም እያለ በተቀነሱና በተቈራረጡ ነገሮች መጠቀም መቀጠል በኮምፕዩተር ዘመን የሚያስከትለው ኪሳራ ቀላል ኣይደለም። ለምሳሌ ያህል በታይፕራይተር ዘመንና ይኸንኑ መሣሪያ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት ኣራት ነጥብን ሲከትቡ የነበሩት ሁለት ባለ ሁለት ነጥቦችን በመጠቀም ነበር። ዶ/ር ኣበራ ግን ለኣራት ነጥብ ከመነሻውም ኣንድ ስፍራ ስለመደቡለት ከዩኒኮድ በፊትም ይሁን በኋላ ፊደሉ የእራሱ የኮምፕዩተር ቍጥር ወይም ኮድ ኣለው። ጥቂት ኣዳዲስ ፊደል ቀናሾች ወይም የግዕዝ መክተቢያ ኣቅራቢዎች ኣራት ነጥብን ከሁለት ባለ ሁለት ቀለሞች ማስከተብ ስለጀመሩ ጽሑፎቹ ኣራት ነጥብ የላቸውም። በኣሁኑ ጊዜ በብዙ ሚሊዮን የሚቈጠሩ ኢንተርኔት ላይ የኣሉ ኣራት ነጥብ የሌላቸው ጽሑፎች ማለቂያ የሌላቸው ናቸው። (የማለቂያን ቅኔነት የሚገባቸው ያውቁታል።) እነዚህን ስሕተቶች እየተከታተሉ ማረም ኣስቸጋሪ ስለሆነ ስሕተቶቹ እንዳይቀጥሉ ሁላችንም መረባረብ ይኖርብናል። ሁለት ነጥቦች መካክል ተገብቶ ሁለቱን ብቻ በኣንድ መርገጫ መሰረዝ ከተቻለ መክተቢያውን ሆነ ፊደሉን ኣለመጠቀም ያዋጣል። ኣራት ነጥብ በሌላቸው ቀለሞች የተጻፉ ብዙ መጽሓፍትም ስለኣሉ ሰዉ በኣወናባጆች ወደኋላ እየተመለሰ ነው። ይህ የምልክት ቅነሳ ያስከተለው ችግር ነው። የግዕዝ ፊደላችን እንደ ቻይናው ሥዕሎች የሚሳሉበት ስለኣልሆነ በሺዎች የሚቈጠሩ ኣይደለም። ፲፪. ፊደል መቀነስ ፊደላችን ላይ የተቃጣ ዘመቻ ነው። ፲፫. ቀደም ብለው በዶክተሩ ለዩኒኮድ የተለገሰውን ፊደል ኣስጥለው የተቈራረጡ የአማርኛ ፊደል ለዩኒኮድ የኣቀረቡት ተሸንፈዋል። ቀደም ብለው በዶክተሩ ለዩኒኮድ የተለገሰውን ፊደል ኣስጥለው የተቀነሱ ፊደላትን ለመቀጣጠል ለዩኒኮድ ለማቅረብ የኣቀዱት በሁለተኛ ዙር ጥፋት የኣቀዱትም ተሸንፈዋል። ይህ ሁሉ ሲሆን ቀደም ብሎ ለአማርኛ ታይፕራይተር ሲባል ፊደል ይቀነስ የተባለውን ክርክር የቀጠሉበት ስለ ዶክተር ኣበራ ሥራ ያልሰሙት እንደእነ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ተቋም የኣሉት ነበሩ። ወደፊት ኮምፕዩተሩ ዓረፍተ ነገርን በማረም ትክክለኛውን ሆኄ እንዲያስቀምጥ እናደርጋለን። መጻፍ የማይፈግጉ ለኮምፕዩተሩ ነግረውት ይጽፋል። ፲፬. "ቋንቋ"ን በ"ቁዋንቁዋ" መጻፍ ኮምፕዩተሩ ቀለሞቹን የሚያስቀምጥባቸውን ሥፍራዎች ከማስጨመር ሌላ ወረቀትንና ጊዜ ያስባክናል። "ቋንቋ"ን "ቁዋንቁዋ" በሚመስል ድምጽ ማንበብ እንኳን የፊደሉና የዓማርኛ ቋንቋ ሥርዓት ኣይደሉም። "ቁዋ" እንደ "ቋ" እንዲጻፍና እንዲነበብ ማስገድድ የኣምባገነኖች ፍላጎት እንጂ የፊደሉና የቋንቋው ኣይደሉም። ፲፭. ዶክተር ኣበራ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው ፓተንቶች ሲያገኙባቸው ቴክኖሎጅው በዓዋቂዎች ተጠንቶና ተፈትሾ ነው። ከእዚሁ ጋር የተያያዙ ኣዳዲስ ኣጠቃቀሞች ለግዕዙ ቀርበዋል። ለምሳሌ ያህል "ቋንቋ" የሚለው ቃል እንዲፈለግ ለኢንተርኔት ሲቀርብ ብዙ ቃላቱን የያዙ ጽሑፎችን ማግኘት ሲቻል ቃሉን በ"ቁዋንቁዋ" የሚጽፉ ከኣሉ ፍለጋው ሁለቴ እንዲደረግ ያስገድዳል። ስለዚህ ለታይፕራይተር ሲባል የቀረበ ክርክር ከኋላቀር መሣሪያው ጋር መቅረት ኣለበት። ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከታዋቂ የዓለም ሳይንቲስቶች ኣንዱ ናቸው። የግዕዝ ቁምፊዎች ቁምፊ () ኣንድ ዓይነት ቅርጽ የኣሏቸው የፊደል ቀለም () ቤተሰብ ነው። ድንጋይ፣ ብራናና ወረቀት ላይ በእጅ ሲጻፉ የነበሩት የግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ መሣሪያዎች እ.ኤ.ኣ. ከ1513 ጀምሮ ሲጠቀሙ ቆይተዋል። በ፲፱፻፳፭ ዓ. ም. ግድም የጽሕፈት መሣሪያ ተፈጥሮ ለቢሮ ሥራዎች ጠቅሟል። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሳይገባ ለኢትዮጵያ ጽሑፍ መበልጸግ ትልቁን ድርሻ የኣበረከተው የማተሚያ መሣሪያ ሳይሆን ኣልቀረም። የግዕዝ ወደ ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ በፊደሉ መግባት በተለይ የዓማርኛ ጽሑፎችን እንዲስፋፉ ጠቅሟል። ፊደሉ ከቴክኖሎጅው ጋር እንዲራመድ መገንዘብ ስለኣለብን ኣንዳንድ ነጥቦች ከእዚህ በታች ቀርበዋል። ፩. ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ዶክተሩ የቁምፊውን መጠን በግምት ኣስቀመጡት እንጂ መደብ ኣላወጡለትም። ፪. በኣሁኑ ጊዜ ሕዝቡ በግዕዝ ፊደል በብዛት መጽሓፍት እየጻፈ ስለሆነ እየተደሰትን ነው። ሆኖም ጽሑፎች እየታተሙባቸው የኣሉት ቁምፊዎች መልኮች የተለያዩና ኣብዛኛዎቹ የተሳሳቱ ስለሆኑ መጠንቀቅ ያስፈልጋል። ከግዕዝኤዲት ፕሮግራሞች ጋር እየተሸጠ የኣለው የዶ/ር ኣበራ ሞላ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ () ቁምፊ ወደ ትክክለኛው የቀረበ ነው። ይኸን ቁምፊ ከተጠቀሙበት መካከል ዶ/ር ኣክሊሉ ሃብቴ በ፳፻፱ ዓ.ም. ያሳተሙት ባለ 629 ገጾች "የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ" መጽሓፍ ኣንዱ ነው። በፊደሉ ለብዙ ዓመታት እየተጠቀሙበት የኣሉት የኣቶ ኣብርሃ በላይ ኢትዮሚዲያ ገጾችም ኣሉ። በ፳፻፲፩ ዓ.ም. ሰይፉ ኣዳነች ብሻው በግዕዝኤዲት ፕሮግራም በመጠቀም "የምኒልክ ጥላ" መጽሓፍ ጽፈዋል። በጽሑፋቸውም ዶክተር ኣበራ ስለ ሆኄያት መልኮች በተለይ የ"ጨ" ባለሁለት እግርነት እውነታ ተቀብለዋል። ፫. መጽሓፍ በኮምፕዩተር ሲታተም ቁምፊውን ኣስቀድሞ መወሰን ይጠቅማል። ምክንያቱም በኣንዳንድ ኣስቀያሚና የተሳሳቱ የፊደል መልኮች የተጻፉ ጽሑፎች ማንበብ ኣያጓጓም። ፬. ኣንድ የግዕዝ ዩኒኮድ ቁምፊ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች እንደኣሉት ማጣራት የደራሲው ሥራ ነው። ምክንያቱም ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው የማተሚያ ቤቶቹን ኃላፊነት ለደራሲዎች ስለሰጡ ኣዲሱን ቴክኖሎጂ መማር ኣስፈላጊ ስለሆነ ነው። ፭. ኣንድ በግዕዝ ዩኒኮድ ቁምፊ የሚጠቀም ደራሲ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች መክተብ መቻሉን ማጣራት የደራሲ ሥራ ነው። ምክንያቱም ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው የማተሚያ ቤቶቹን ኃላፊነት ለደራሲዎች ስለሰጡ ኣዲሱን ቴክኖሎጂ መማር ኣስፈላጊ ስለሆነ ነው። ፮. ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ዶክተሩ በመደበኛነት () የተጠቀሙት የኢትዮጵያ ቍጥር ፩ ፊደል ነው። እ.ኤ.ኣ. በ1988 በዶክተሩ ከፖስትእስክሪፕት () ፊደላቸው የተሠራ የመጀመሪያው ትሩታይፕ () የግዕዝ ፊደልና ፊደላቸው ነው። ለሥራቸው መሳካት የኮሎራዶው ኩባንያዎች ከዶክተሩ ባለውለታዎች ዋነኞቹ ናቸው። ይህ እነ ብርሃንና ሰላምና የመሰሉ የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙበት የነበረው ቁምፊ ወደ ታይምስ ሮማን () የእንግሊዝኛ ቁምፊ የቀረበና ተመሳሳይ ቢሆንም ከላቲኑ ጋር ሲወዳደር የግዕዝ ፊደል ተለቅና ደመቅ የኣለ ነው። ኣብዛኛዎቹ የዓማርኛና እንግሊዝኛ መጽሓፍት ሲጻፉ የነበሩት በእነዚህ ቁምፊዎች ነበር። ይህ የግዕዝ ቁምፊ መልክ ወደጎን ቀጠን ብሎ ወደታች የወፈረ ነው። በማተሚያ ቤቶቹና ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ሲታተሙ የነበሩት መጽሓፎች የፊደል መጠን () ከ10 እስከ 12 ነበር። ፰. ኣንድ የግዕዝ ቁምፊ ቢያንስ ከኣንድ ተመጣጣኝ የእንግሊዝኛ ቁምፊ ጋር መቅረብ ይኖርበታል። ፱. ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ላይ በቀላሉ ማየት እንዲቻል የሚቀርቡ ጽሑፎች ደቦልቦል በኣሉ ቁምፊዎች ነው። እነዚህን ለመጽሓፎችና ለመሳሰሉት መጠቀም ኣስፈላጊ ኣይደለም። ምክንያቱም ትላልቅ ስለሆኑ በዛ የኣሉ ስፍራዎችንና ወረቀቶችን ስለሚያስባክኑና ጥቅማቸው ለኅትመት ስለኣልሆነ ነው። ፲. ኣንዳኣንድ ሰዎች ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ማድረግ ፊደሉን መሥራትና ማቅረብ ይመስላቸዋል። ይህ ከኣለማወቅ የመጣ ስሕተት ነው። በፓተንት የሚጠበቀው ኣዲስ የሆነውና ፊደሉን በኮምፕዩተር መጠቀም የኣስቻለውን ቀደም ብሎ ያልነበረውን ዘዴ ነው እንጂ ከዘዴው ጋር ለሚቀርቡት ፊደላት ኣይደለም። ፲፩. ኣንዳኣንድ ሰዎች ግዕዝን ኣሜሪካ ፓተንት ማድረግ ፓተንቱን ወይም ፊደሉን ለኣሜሪካ መስጠት ይመስላቸዋል። ይህ ከኣለማወቅ የመጣ የፈጠራ ወሬ ነው። ፲፪. ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣድርገው ከትክክለኛው ቁምፊ ጋር ዶክተሩ ከኣቀረቡ በኋላ ከአማርኛው ቅጥልጥል ፊደል እስከኣልተሟሉና የተሳሳቱ ቀለሞች የኣሉዋቸውን ቁምፊዎች በነፃና በሽያጭ የሚያቀርቡ ኣሉ። ይኸንን መረዳትና ማስተዋል የተጠቃሚው ኃላፊነት ሲሆን ኣንባቢው ስሕተቶችን እያየ ዝም ማለቱ ደረጃቸው ለኣዘቀጡ በኮምፕዩተር ለቀረቡ ጽሑፎች ኣስተዋጽዖ እያበረከተ ነው። ፲፫. ኣንድ ኣንባቢ ኮምፕዩተር፣ የእጅ ስልክና የመሳሰሉት ላይ የሚመለከተው የግዕዝ ዩኒኮድ ፊደል መሣሪያው ላይ በኣለው ፊደል ነው። ፊደሉ ትክክል ከኣልሆነ ትክክል ኣለመሆኑንንም ላይረዳ ይችላል። ለምሳሌ ያህል የ"ጨ" ቀለበቶች ሁለት ናቸው ሲባልና ቢያነብ ባለ ሁለት ቀለበቶች ትክክለኛ ፊደል ከሌለው ፊደሉን የሚያነበው ሦስት ቀለበቶች በኣሉት የተሳሳተ ፊደል ነው። የዶክተሩ የግዕዝ ቁምፊ ከኣሥር ዓመታት በላይ እዚህ የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንትና ማመልከቻው ውስጥ ኣሉ። ፲፬. ኣንድ በቅርቡ የተለቀቀ ቁምፊ ውስጥ የዓይኑ "ዓ" ፊደል መልክ ወደ ኣረቡ ዘጠኝ የቀረበ ሲሆን የሌላው "ፃ" መስመሩ የኣለው በ"ዓ" ክብ ውስጥ ነው። ፲፭. ዶክተር ኣበራ ሞላ ከዓለም ፊደል ሠሪዎች ኣንዱ ናቸው። ፲፮. በማተሚያ ቤቶች ከታተሙ የግዕዝ ቁምፊዎች የሚከተሉት ይገኙበታል። ፲፯. በተሳሳተ ፊደል የተጻፈ በመሆኑ ኣስተማማኝ የኣልሆነ ጽሑፍ ምሳሌ እዚህ ኣለ። ከእዚህ ጽሑፍ ኣንድ ሁለት ኣንቀጾች ኮፒ ተደርገው ገጽ ላይ ቢለጠፉ ችግሮቹን መመልከት ይቻላል። ፲፰. ኣንድ ቆንጆ የቁም ፊደል አጣጣል እዚህ ኣለ። ፲፱. በግዕዝ ፊደል ወግ ስምንተኛው ፊደል የሚቀርበው ግዕዙ ወይም ራብዑ ላይ መስመር በመጨመር ነው ። "ፏ" የተሠራው መስመሩን "ፋ" ኣንገት ላይ በመጨመር ነው። በኣሁኑ ጊዜ ብዙዎቹ ቅጣዩን በስሕተት ከታች ሲያቀርቡ ኣንዱ በቅርቡ "ፍ" ላይ ኣድርጎታል። መሳሳታቸውን ከቆዩ ጽሑፎች ውስጥ ማየት ይቻላል። እንዲህ ዓይነቶችን ስሕተቶች ስር ሳይሰዱ ማረም ከኣልተቻለ ዛሬ "ኣበበ"ን እሞታታለሁ እንጂ በ"አበበ" ከኣልሆነ ኣልጽፍም እንደሚሉት ጥቂቶቹ በኋላ በትምህርት ማቃናት ሊያስቸግር ይችላል። ፳. ኣንድ የግዕዝ ቁምፊ ቢያንስ ኣንድ ኣብሮት የኣለ የእንግሊዝኛ ፊደል ጋር መቅረብ ይኖርበታል። ስለዚህ ለሰው የሚቀርበው የላቲን ፊደልም እንደግዕዙ የፊደል ሠሪው መሆን ይገባዋል። የግዕዙና የላቲኑም ፊደላት ቅርጾች የተቀራረቡ መሆን ይኖርባቸዋል። ፳፩. ዩኒኮድ ለፊደላቱ መደብ ሰጠ እንጂ ፊደል ኣላቀረበም። የግዕዙ ፊደል ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ላይ ከሌለ የግዕዝ ፊደል ኣይታይም። የሚታየውም እንደፊደሉ ሊለያይ ይችላል። ስለዚህ ኣንድ ተጠቃሚ የሚጠቀምበትን መሣሪያ ላይ ያለውን የፊደል ስምና መልክ ማወቅ ኣለበት። ፳፪. ኣንድ የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ቅርጾች ማወቅ ይጠበቅበታል። በኣሁኑ ጊዜ ግን ሁሉንም የዓማርኛ ቀለሞች እንኳን የማይለዩ ኣሉ። ፳፫. ከእዚህ በፊት ተዉ እያልናቸው በታይፕራይተር ዓይነት ፊደል ተታልለው መጽሓፍት ሲጽፉ ከርመው የተበሳጩ ኣሉ። ኣሁንም በተሣሣቱ የዩኒኮድ ፊደሎችና የዓማርኛ መጻፊያዎች እየተጠቀሙ እራሳቸውንና ዓማርኛውን እየጎዱ የኣሉ ኣሉና ይታሰብበት። ፳፬. የግዕዝ ፊደል ቅርጾችና ምንነት ምሳሌዎች የሚከተሉት ናቸው። ፳፭. የግዕዝ ኣኃዞች እያንዳንዳቸው ከላይና ከታች ሰረዞች ኣሏቸው። የኮምፕዩተሩ እስክሪን ላይ የሚታየውና የሚታተመው ኣንድ ፊደል ነው። የፊደሉ መጠን በኣነሰ ቍጥር ጥራቱ እየቀነሰ መስመሮቹ ኣንድ መስለው ይታያሉ። ፊደሉ የዶክተሩ ከሆነ ጽሑፉን ከእዚህ ወስዶ ወርድ ላይ ለጥፎ በማሳደግ ማረጋገጥ ይቻላል። እንዲህም ሆኖ ቍጥሮቹ ጎን ለጎን ሲሆኑ ሰረዞቹ እንዲገናኙ የተሠሩና የሚቀጣጠሉ በነፃ የሚታደሉ የተሣሣቱ ፊደሎች ኣሉ። ለእዚህ ነው በነፃ የሚታደሉትን ሁሉ መጠቀም የማያዋጣው። ፳፮. ኣንድን የግዕዝ ፊደል ጽሑፍ እንደወርድ የኣሉ ቁሶች ውስጥ ኣቅልሞ የሚለውን ፊደል በመምረጥ ወደ ፊደሉ መቀየር ይቻላል። ይህ እንግሊዝኛውንም ወደ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ያስቀይራል። ፳፯. ለዊንደውስንና ኣይፎን የሚሸጡት ግዕዝኤዲት ፕሮግራሞች የሚጠቀሙት ኣንድ ዓይነት በሆነው ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ነው። ይህ ፊደል እ.ኤ.ኣ. በ1989 ግድም ለዩኒኮድ የተለገሰው የመጀመሪያ የግዕዝ ትሩታይፕ ፊደል ነው። ፳፰. የግዕዝ ሳልስ፣ ኃምስና ስምንተኛ ቀለሞች ቅጥያዎች የ"ጨ" ሦስተኛው ባዶ እግር ላይ ይቀጠላሉ እንጂ የሌሉትን ቀለበቶች ኣያስፈቱም። ፳፱. የ"ጠ" እና "ጨ" ቤቶች እርባታ ቀለሞች ልዩነቶች በሁለት ቀለበቶች መኖር ብቻ ነው። የውጭ መያያዣዎች ግዕዝ በኮምፕዩተር በአበራ ሞላ ፲፱፻፹፫ ዓ.ም ግዕዝ በኮምፕዩተር , 1991 ኤልያስ ክፍሌ ዶክተር ኣበራ ሞላ ቴክኖሎጂ ኤድስ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ዶክተር ኣበራ ሞላ / ኤድስ ኤችአይቪ / ኤችኣይቪ ዶ/ር ኣበራ ከኣሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ጋር፣ ማክሰኞ ሰኔ ፳ ፲፱፻፹፩ ዓ.ም.፣ ትዝታ በላቸው ኤድስ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ግዕዝና ኮምፕዩተር በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ሞዴት ኮፒራይት (የቅጂ መብት) ዶ/ር ኣበራ ሞላ) ዶ/ር ኣበራ ሞላ) እናስተዋውቅዎ ደምሴ ኣጎናፍር የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር ዶ/ር ፀዳይ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ስመ እጸዋት ስመ እጸዋት ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ የኢትዮጵያ እጽዋት ዓማርኛ ዊኪ የውሻ እብደት፣ 1974 ስመ በሽታ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ፲፱፻፺፪ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በዶ/ር ኣበራ ሞላ ሰይፉ ኣብዲ ሰይፉ ኣብዲ ግዕዝኤዲት ኦንላይን ዓማርኛ ማስታወሻ፣ ሮዝ መጽሔት ዋሽንግተን ዲ.ሲ.፣ ዶ/ር በቀለ ሞላ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ያሁ እና ቢንግ በዓማርኛ መፈለጊያ የአማርኛ የጽሕፈት መኪና ግዕዝኤዲት ዜናዊ መግለጫ ግዕዝኤዲት ዜናዊ መግለጫ ጉግል በዓማርኛ ግዕዝ ስምና ኣኃዝ ኣበራ ሞላ] ዓማርኛ በጉግል ኣፈላለግ የኢትዮጵያ ሳይንቲስቶች የፊደላት ምንጭ ፊደል ሠሪ የአክሱም ሐውልት የግዕዝ ቀለንጦስ የግዕዝ ፊደል የግዕዝ ኣልቦ ዓለምአቀፍ የኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እውቀት መለዋወጫ መረብ በነፃው ግዕዝኤዲት ዓማርኛ ኣከታተብ፣ አማርኛ በነፃው ግዕዝኤዲት አማርኛ ኣከታተብ፣ እንግሊዝኛ የኣክሱም ሓውልት የኣክሱም ሓውልት የግዕዝ ፊደል ኣባት የኢትዮጵያ ሳይንቲስቶች ኢትዮወርድ ፊደል ኢምዩንደፊሸንሲ የኣሜሪካ ፓተንት 4,501,816 ኢምዩንደፊሸንሲ የኣሜሪካ ፓተንት , ሞዴት የኢትዮጵያ ቃላት ማተሚያ ኮፒ መብት የኢትዮጵያ ፓተንት ማመልከቻ፣ ግዕዝ በኮምፕዩተር ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. የኣሜሪካ ፓተንት ፔንዲንግ፣ ግዕዝ በኮምፕዩተር 2127963 የእንግሊዝ ፓተንት ሰባት ቤት ጉራጌ አማርኛ አፈላለግ የእጅ ስልክ የእጅ ስልክ የኢትዮጵያ እጽዋት የግዕዝ ኣከታተብ ኣዲስ ግኝት። መላኩ ወረደ ከዶከተር አበራ ሞላ ጋር በኮሎራዶ የተደረገ ውይይት ክፍል ፩ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. 1992 እ.ኤ.ኣ.። , 1992 እንዳለ ጌታሁን ከዶከተር አበራ ሞላ ጋር በኮሎራዶ የተደረገ ውይይት ክፍል ፩ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. 1992 እ.ኤ.ኣ.። ከዶክተር አበራ ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ ሙሉ ክፍል ያድምጡ በቪ.ኦ.ኤ. መለስካቸው አመሀ፣ 26.09.2012 , 11/28/12 ግልጽ ደብዳቤ ለቫቲካን ጳጳስ ግዕዝኤዲት ቪዲዮ ፳፻፭ ዓ.ም.፣ ስለ ግዕዝ ቴክኖሎጂ ከዶቸ ቨለ ሬድዮ ተክሌ የኋላእሸት ጋር የዶ/ር ኣበራ ቃለ ምልልስ (መጋቢት ፳፭ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም.) ፈውስ ግኝት ታዋቂ የዓለም የእንስሳት ሐኪሞች የኢንሳይድ ኢትዮጵያ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ ሳይንቲስቶች ኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ የእጅ ስልክ ግዕዝኤዲት ፌስቡክ በኮምፕዩተር የዓለም ፊደል ሠሪዎች ኢንጅነር ኣያና ብሩ ነቢዩ ኣስፋው ኤልያስ ክፍሌ ኣማርኛ ፊደላት ትግርኛ ፊደል ኣገው / ቢለን ዳግማዊ በለጠ ሀሁ ቪድዮ ነዓምን ዘለቀ ግዕዝኤዲት ውክፐዲያ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ኣዲስ ፓተንት ማመልከቻ ግዕዝኤዲት ቪድዮ አማርኛ ኣከታተብ በዶ/ር ኣበራ ሞላ በረከት ኪሮስ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ውክፔዲያ ገጽ ኣንባቢ ብዛት የውክፔድያ ጽሁፎች ከረጅሙ ተደርድረው የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር የጠፋው ሰው ግዕዝኤዲት ኣከታተብ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ጌታቸው ወልደሥላሴ ኢትዮ ሰርክል ጋሻው ገብረኣብ ስመ ኣኃዝ የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር ኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ ትዊተር ፀዳይ ኣብራሃ በላይ ዮሓንስ ግሸን ኣበበ በለው ደቸ ቨለ ሠዓሊ ኣምሳሉ ገ/ኪዳን ኣርጋው ዓቢይ ሞላ ሓውልታችንን ኣሁን መልሱ! ሻምበል በላይነህ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ኢትዮጵያዊ ሥዕሎች፣ ኣቤን ኤዘር ዶ/ር እምነት ታደሰ ዶ/ር በቀለ ሞላ ጀፍ ፒይርስ ኣቢይ ጌታቸው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢብኮ) ዶ/ር ፀዳይ መክብብ ዶ/ር ፀዳይ መክብብ ተክሌ የኋላእሸት 1 ቃለ ምልልስ ክፍል ፩ 2 ቃለ ምልልስ ክፍል ፪ 3 ቃለ ምልልስ ክፍል ፫ ወንድወሰን ፍቅሬ ኢሳት የሳምንቱ አንግዳ ኢሳት የሳምንቱ አንግዳ ስለ ግዕዝና ኣክሱም ሓውልት ከሲሳይ ኣጌና ጋር ዳንኤል ክብረት ኪዳኔ ዓለማየሁ ዶ/ር ቲም ካርማይክል ስመ ኣኃዝ ግዕዝኤዲት ፌስቡክ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ፎቶዎች ምስጋና፣ ዶክተር ኣበራ (አበራ) ሞላ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ስለኣደረጉ። የኢትዮጵያ ሙዚቃ ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ !!! ኢትዮጵያን ዲጄ ግዕዝኤዲት ቁስ (ኣፕ) ለኣይፎን እና ኣይፓድ የንግድ ምልክት ፕሮፌሰር ሚንጋ ነጋሽ ምን ያህል ያውቃሉ? ሞክሼ ፊደላት ሸገር ብሎግ , 1906 መጽሓፈ ሄኖክ በእንግሊዝኛ የእንስሳት ሕክምና መጋቢት ፳፬ ደብረ ብርሃን ስለ ነፃው ግዕዝኤዲት ቪድዮ በዶ/ር ኣበራ ሞላ፣ የኮምፕዩተር ጥገና ባለሙያ እልፍነሽ ኃይለመስቀል እና የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ዮርዳኖስ ኣዳነ፣ ኣሸናፊ ዘለቀ እና ኤፍሬም ፀጋየ ጋር የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያሬድ በቀለ መኮንን ግዕዝኤዲት አማርኛ ለአይፎንና አይፓድ ግዕዝኤዲት ለኣይፎን 4 ግዕዝኤዲት ለኣይፎን 6 የኢሳት የሳምንቱ እንግዳ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ሲሳይ ኣጌና የግዕዝኤዲት ፊደል (ቁምፊ) - ኢትዮሚድያ ኣዲስ ነገር፣ የግዕዝ ኣከታተብ ግኝት ፓተንት (የግኝት ባለቤት) ከዶ/ር ኣበራ ሞላ ጋር (ኢቢኤስ / ) ቃለ ምልልስ ቪድዮ አማርኛን ከቴክኖሎጂ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተዋወቁ ምሁር... .ዶክተር አበራ ሞላ አማርኛ እና ቴክኖሎጂ በየሺ ሀሳብ አበራ ዶክተር አበራ ሞላ በየሺ ሀሳብ አበራ ስለ ሁለተኛው የግዕዝ ኣከታተብ ግኝት አማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት የግዕዝ ፊደል የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት መብት ኣገኘ። ቋጠሮ ማንተጋፍቶት ስለሺ እና ነጋሽ መሐመድ ስለ ግዕዝና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኣክሱም ኣመላለስ የዶክተር ኣበራ ሞላ ቃለምልልስ ከኢሳት ሲሳይ ኣጌና ጋር፣ ሚያዝያ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. የዶ/ር ኣበራ ሞላ ግዕዝ ኣከታተብ የተራዘመና የመጀመሪያው የኣሜሪካ ፓተንት ቍጥር 9,000,957 የግዕዝ ፊደል የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት መብት ኣገኘ። የግዕዝ ፊደል የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት መብት ኣገኘ። ኣብርሃም ቀጄላ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ በኣበበ በለው የኣዲስ ድምጽ ሬድዮ ቃለ መጠይቅ። ከፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ፣ ዶ/ር ኣበራ ሞላ እና ጋዜጠኛ ኣብርሃም ቀጄላ ጋር፣ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. ( " "ለኦሮምኛ ከላቲኑ ቁቤ የግዕዝ ፊደል ይጠቅማል" ዶ/ር ኣበራ ሞላ፣ ሠይፉ ኣዳነች ብሻው በኣያልቅበት ተሾመ ሬዲዮ ኣቢሲኒያ ከዶ/ር ኣበራ ሞላ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ፣ ሁለት ክፍሎች ኣብርሃም ቀጄላ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ቃለምልልስ ከሳምሶን ውብሸት ሕሊና ሬድዮ ቬጋስ ጋር የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኣክሱም ኣመላለስ የዶክተር ኣበራ ሞላ ኣስተዋፅዖና ታሪክ፤ ከማሕደረ ኣንድነት ሬድዮ ሰይፉ ብሻው ጋር (ኣትላንታ፣ ሚያዝያ ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም.) "ለኦሮምኝ ከላቲኑ ቁቤ የግዕዝ ፊደል ይጠቅማል" የዶክተር ኣበራ ሞላ ቃለመጠይቅ፤ ከማሕደረ ኣንድነት ሬድዮ ሰይፉ ብሻው ጋር (ኣትላንታ፣ ፳፻፱ ዓ.ም.) የሺሓሳብ አበራ ወንድወሰን ዘለቀ የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የዶክተር ኣበራ ሞላ ቃለመጠይቅ ከሻለቃ ኣብርሃም ታከለ ጋር ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ዶክተር አበራ ሞላ እና የኢትዮጵያ ፊደል የግዕዝ ፊደል እውነታዎች፣ ቅርሶችና ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ዶክተር አበራ ሞላ - በየሺሀሳብ አበራ አፋን ኦሮሞ የኢትዮጵያ የሥራ ቋንቋ የመሆን ግዴታነትና የእራሱ በሆነው በኢትዮጵያ ፊደል የመገልገል ተገቢነት - ኣብርሃም ቀጄላ ልሣነ ዐማራ - የሺሀሳብ አበራ የኢትዮጵያ ሓኪሞች የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ሁለተኛ ደብዳቤ ለለማ መገርሳ የግዕዝ ፊደል እውነታዎች፣ ቅርሶችና ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ዶክተር አበራ ሞላ ግዕዝ ከላቲን ለምን እንደሚሻል የሚያመላክቱ ነጥቦች የዶ/ር ኣበራ ሞላ ኢሳት/ራዕይ ስብሰባ ፳፻፱ ዓ.ም.፣ ክፍል 2 ደረጀ ነጋሽ (የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ) የዕውቅና ሽልማት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ተሰጠ የዕውቅና ሽልማት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ተሰጠ፣ የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ የእንስሳት መድኅንና ጥሬ ሥጋ - ዶ/ር ኣበራ ሞላ የግዕዝ ፊደልና የኣክሱም ሓውልት - ዶ/ር ኣበራ ሞላ የዶ/ር ኣበራ ሞላ ሥራዎችና ትሩፋቶች ከካሳሁን ሰቦቃ ቃለምልልስ ከዶ/ር ኣበራ ሞላ ጋር የዓባይ ሚዲያ ቃለምልልስ - “የግዕዝ ፊደላችን የኦሮምኛ ቋንቋን መተየብ አይችልም ተብሎ ወደ ላቲን መሔድ ስሕተት ነው። እንዲያውም የኦሮምኛ ቋንቋችን እንዳይዳከም፤ ኦሮምኛን ተጨማሪ የአገሪቱ የሥራ ቋንቋ ብናደርግ የተሻለ ይመስለኛል።” – ዶ/ር አበራ ሞላ የኢትዮጵያ ሓኪሞች ግዕዝ ለኦሮምኛ ሙሉ ብቃት እንዳለው የቀረቡ ሳይንሳዊ ነጥቦች – ዶ/ር አበራ ሞላ ምሁራን/አክቲቪስቶች ኦሮምኛ በአማራ ክልል በግእዝ ፊደል እንደ ትምህርት እንዲሰጥ ጠየቁ። ግርማ ካሳ ኦሮምኛን በአማራው ክልል በግዕዝ ስለማስተማር "ትኩረት" የዶ/ር ኣበራ ሞላ () ቃለምልልስ ከኢሳት ምናላቸው ስማቸው ጋር። ግንቦት ፮፣ ፳፻፲ ዓ.ም. ምሁራን/አክቲቪስቶች ኦሮምኛ በኦሮሞ ክልል በግእዝ ፊደል እንደ ትምህርት እንዲሰጥ ጠየቁ። ምሁራን/አክቲቪስቶች ኦሮምኛ በኦሮሞ ክልል በግእዝ ፊደል እንደ ትምህርት እንዲሰጥ ጠየቁ። የግዕዝ ፊደል ሁለተኛ የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት ማሳወቂያ ኣገኘ - ጌታቸው ሞላ የግዕዝ ፊደል ሁለተኛ የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት ማሳወቂያ ኣገኘ - ጌታቸው ሞላ የስነ-ጽሑፍ ቅርሶች ሲዳሞኛ በግዕዝ ፊደል (የዮሓንስ ወንጌል) የግዕዝ ፊደል የዩናይትድ ስቴትስ የባለቤትነት መብት ኣገኘ። ዶ/ር ኣበራ ሞላ እና ፍሬው ተገኝ የግዕዝ ፊደላትን በኮምፒተር እና በተንቀሳቃሽ ስልክ መከተብ... 1/31/2019 ከግርማ ካሳ ጋር 4, የ፬ ክፍል ፩ አንድን ከብት የመጣል ሥልጣን ያለው የእንስሳት ሃኪም ብቻ ነው - ዶ/ር አበራ ሞላ ከዮሰፍ ገብሬ ጋር፣ የ፬ ክፍል ፪ የግዕዝ ፊደላትና የኮምፕዩተር እንዲሁም የሞባይል ስልኮች ትውውቅ - ዶ/ር አበራ ሞላ ከዮሰፍ ገብሬ ጋር፣ የ፬ ክፍል ፫ እውን ግዕዝ የአዳም እና የሄዋን ቋንቋ ነው? ዶ/ር አበራ ሞላ ከዮሰፍ ገብሬ ጋር፣ የ፬ ክፍል ፬ እስክንድር ነጋ ትንቢቶች አንድ በአንድ እየተፈጸሙ ነው!!! (ዘመድኩን በቀለ) የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ሁሉ በግእዝ ፊደል እንዲጠቀሙ ማግባባት ያስፈልጋል – ያሬድ ጥበቡ መረጃ ዋሜራ ቲቪ፣ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከግርማ ካሳ ጋር ግዕዝ ኦሮምኛ ጨምሮ ለሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ብቃት እንዳለው ዶ/ር አበራ ይናገራሉ። አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ የካቲት 10/2011 ዓ.ም. ግዕዝ ኦሮምኛ ጨምሮ ለሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ብቃት እንዳለው ዶ/ር አበራ ይናገራሉ። አዲስ ዘመን ጋዘጣ፣ ጽጌረዳ ጫንያለው ግዕዝኤዲት ፌስቡክ “አገርኛ ቋንቋን ከኮምፒዩተር ያዋሃዱ ሳይንቲስት!” አዲስ ዘመን ጋዘጣ፣ ጽጌረዳ ጫንያለው የእጽዋት ሥዕሎች የኢትዮጵያ ፊደል በፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ በኩር መጽሔት ገጽ 3 መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም. ዕትም እንግዳ ዶክተር አበራ ሞላ፣ ሰሎሞን አሰፌ አሥራት እንግዳ:- በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን መጠቀም እንዲቻል ያደረጉት ምሁር ዶ/ር አበራ ሞላ የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ታሪክ እና የኦሮሞ ቤተክህነት ጽ/ቤት ይቋቋምልን ጥያቄን በጨረፍታ (በተረፈ ወርቁ) ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከሕብር ሬዲዮ ኃብታሙ ኣሰፋ ጋር። ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከሕብር ሬዲዮ ኃብታሙ ኣሰፋ ጋር። ኦሮምኛን የፌደራልና የኣዲስ ኣበባ የሥራ ቋንቋ የማድረግ ዕድሎችና ችግሮች፤ (ዶ/ር ኣብርሃም ዓለሙ) ኦሮምኛን የፌደራልና የኣዲስ ኣበባ የሥራ ቋንቋ የማድረግ ዕድሎችና ችግሮች፤ (ዶ/ር ኣብርሃም ዓለሙ) “ምስጋናና ሕያው ምስክርነት ለኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ባሉበት" ዶ/ር አማረ ተግባሩ ግዕዝ በኮምፕዩተር ያስተዋወቁት ኢትዮጵያዊ፣ 19.03.2020 አዜብ ታደሰ እና እሸቴ በቀለ - ደቸ ቨለ ( የፊደል ሓዋርያ ቦርድ – ጋዜጣዊ መግለጫ (ዶ/ር ኣበራ ሞላ) መስተጋህደ ዜና ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታን በሚመለከት የአቋም መግለጫ፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኮቪድ-19 አማካሪዎች ምክር ቤት (ሕዳር ፲፫፣ ፳፻፲፫ ዓ.ም.) ዓለምፀሐይ ወዳጆ የጥበብ መድረክ 1/23/2021 የኢትዮጵያ ሀኪሞች
52436
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%89%A8%E1%8A%95%20%E1%88%83%E1%8B%8D%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%8C%8D
ስቲቨን ሃውኪንግ
እስጢፋኖስ ዊሊያም ሃውኪንግ (እ.ኤ.አ. ጥር 8 ቀን 1942 - መጋቢት 14 ቀን 2018) እንግሊዛዊ የቲዎሬቲካል የፊዚክስ ሊቅ ፣ የኮስሞሎጂ ባለሙያ እና ደራሲ ሲሆን በሞቱ ጊዜ በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የቲዎሬቲካል ኮስሞሎጂ ማእከል የምርምር ዳይሬክተር ነበሩ ። . በ 1979 እና 2009 መካከል በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሉሲያን የሂሳብ ፕሮፌሰር ነበሩ። ሃውኪንግ በኦክስፎርድ ውስጥ ከዶክተሮች ቤተሰብ ተወለደ። በጥቅምት 1959 በ 17 አመቱ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ጀመረ እና በፊዚክስ የመጀመሪያ ክፍል ዲግሪ አግኝቷል። በጥቅምት 1962 የድህረ ምረቃ ስራውን በካምብሪጅ ትሪኒቲ አዳራሽ የጀመረ ሲሆን እ.ኤ.አ. መጋቢት 1966 የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በተግባራዊ ሂሳብ እና በቲዎሬቲካል ፊዚክስ በአጠቃላይ አንፃራዊነት እና ኮስሞሎጂ ስፔሻላይዝድ አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1963 ሃውኪንግ ቀደም ብሎ የጀመረው ቀስ በቀስ እየተሻሻለ የመጣው የሞተር ነርቭ በሽታ (አሚዮትሮፊክ ላተራል ስክለሮሲስ - ኤ ኤል ኤስ ፣ ለአጭር ጊዜ) ቀስ በቀስ በአስርተ ዓመታት ውስጥ ሽባ እንዳደረገው ታወቀ። ንግግሩን ካጣ በኋላ በመጀመሪያ የእጅ ማብሪያ / ማጥፊያን በመጠቀም እና በመጨረሻም አንድ ነጠላ የጉንጭ ጡንቻን በመጠቀም ንግግርን በሚፈጥር መሳሪያ በኩል ተናገረ። የሃውኪንግ ሳይንሳዊ ስራዎች ከሮጀር ፔንሮዝ ጋር በጠቅላላ አንፃራዊነት ማዕቀፍ ውስጥ በስበት ነጠላ ንድፈ ሀሳቦች ላይ ትብብርን እና ጥቁር ቀዳዳዎች ጨረሮችን እንደሚያመነጩ የንድፈ ሃሳባዊ ትንበያ፣ ብዙ ጊዜ ሃውኪንግ ጨረር ይባላል። መጀመሪያ ላይ የሃውኪንግ ጨረር አወዛጋቢ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ መገባደጃ ላይ እና ተጨማሪ ምርምር ከታተመ በኋላ ፣ ግኝቱ በቲዎሬቲካል ፊዚክስ ውስጥ እንደ ትልቅ ግኝት በሰፊው ተቀባይነት አግኝቷል። ሃውኪንግ የአጠቃላይ አንፃራዊነት እና የኳንተም ሜካኒክስ ፅንሰ-ሀሳብ በህብረት የተብራራ የኮስሞሎጂ ፅንሰ-ሀሳብን ለማዘጋጀት የመጀመሪያው ነው። እሱ የኳንተም ሜካኒክስ የብዙ-ዓለማት ትርጓሜ ጠንካራ ደጋፊ ነበር። ሃውኪንግ በብዙ የታወቁ የሳይንስ ስራዎች የንግድ ስኬትን አስመዝግቧል በዚህም ፅንሰ-ሀሳቦቹን እና ኮስሞሎጂን በአጠቃላይ ተወያይቷል። “” የተሰኘው መጽሃፉ በእሁድ ታይምስ የባለሞያዎች ዝርዝር ላይ ለ237 ሳምንታት ሪከርድ ሰበረ። ሃውኪንግ የሮያል ሶሳይቲ ባልደረባ፣ የህይወት ዘመን የጳጳሳዊ ሳይንስ አካዳሚ አባል እና የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛው የሲቪል ሽልማት የፕሬዝዳንት የነፃነት ሜዳሊያ ተሸላሚ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2002 ሃውኪንግ በቢቢሲ የ100 ታላቋ ብሪታንያ ህዝብ ምርጫ 25 ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ከ 50 ዓመታት በላይ በሞተር ነርቭ በሽታ ከኖረ በኋላ በ 76 ዓመቱ በ 14 2018 ሞተ. የመጀመሪያ ህይወት ሃውኪንግ የተወለደው እ.ኤ.አ. ጥር 8 ቀን 1942 በኦክስፎርድ ከአባታቸው ፍራንክ እና ኢሶቤል ኢሊን ሃውኪንግ (ከተወለደው ዎከር) ነው። የሃውኪንግ እናት በግላስጎው ፣ ስኮትላንድ ውስጥ ከዶክተሮች ቤተሰብ ተወለደች። ከዮርክሻየር የመጣው ባለጸጋ አባቱ ቅድመ አያቱ የእርሻ መሬት በመግዛት እራሱን ከመጠን በላይ ማራዘሙ እና ከዚያም በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ በታላቅ የግብርና ጭንቀት ውስጥ ወድቋል። የአባታቸው ቅድመ አያት በቤታቸው ትምህርት ቤት በመክፈት ቤተሰቡን ከገንዘብ ውድመት ታደጉት። የቤተሰቦቻቸው የገንዘብ ችግር ቢኖርባቸውም፣ ሁለቱም ወላጆች በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ገብተው ነበር፣ ፍራንክ ህክምናን ሲያነብ ኢሶቤል ደግሞ ፍልስፍናን፣ ፖለቲካን እና ኢኮኖሚክስን አንብቧል። ኢሶቤል ለህክምና ምርምር ተቋም ፀሃፊ ሆኖ ሰርቷል፣ ፍራንክ ደግሞ የህክምና ተመራማሪ ነበር። ሃውኪንግ ፊሊፕ እና ሜሪ የተባሉ ሁለት ታናናሽ እህቶች ነበሩት እና የማደጎ ወንድም ኤድዋርድ ፍራንክ ዴቪድ ። እ.ኤ.አ. በ 1950 ፣ የሃውኪንግ አባት በብሔራዊ የህክምና ምርምር ተቋም የፓራሲቶሎጂ ክፍል ኃላፊ በሆነ ጊዜ ፣ ​​ቤተሰቡ ወደ ሴንት አልባንስ ፣ ሄርትፎርድሻየር ተዛወረ። በሴንት አልባንስ፣ ቤተሰቡ በጣም አስተዋይ እና በተወሰነ መልኩ ወጣ ገባ ተደርጎ ይወሰድ ነበር፣ ምግቦች ብዙ ጊዜ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር መጽሃፍ በማንበብ ያሳልፋሉ። በትልቅ፣ በተዝረከረከ እና በደንብ ባልተጠበቀ ቤት ውስጥ ቆጣቢ ኑሮ ኖረዋል እና በለንደን ታክሲ ውስጥ ተጓዙ። የሃውኪንግ አባት በአፍሪካ ውስጥ ብዙ ጊዜ በማይሠራበት ወቅት፣ የተቀረው ቤተሰብ በማሎርካ አራት ወራትን ያሳለፈው የእናቱን ጓደኛ በርልን እና ባለቤቷን ገጣሚውን ሮበርት ግሬቭስን ለመጠየቅ ነው። የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ዓመታት ሴንት አልባንስ ለሴቶች ልጆች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለጥቂት ወራት ተምሯል። በዚያን ጊዜ ትናንሽ ወንዶች ልጆች በአንዱ ቤት መገኘት ይችላሉ. ሃውኪንግ በአንድ አመት መጀመሪያ ላይ አስራ አንድ -ፕላስ ካለፈ በኋላ በመጀመሪያ የራድልት ትምህርት ቤት እና ከሴፕቴምበር 1952 ጀምሮ በሴንት አልባንስ ትምህርት ቤት በሁለት ገለልተኛ (ማለትም ክፍያ የሚከፈል) ትምህርት ቤቶችን ተምሯል። ቤተሰቡ ለትምህርት ከፍተኛ ዋጋ ሰጥቷል. የሃውኪንግ አባት ልጁ በደንብ በሚታወቀው የዌስትሚኒስተር ትምህርት ቤት እንዲማር ፈልጎ ነበር ነገርግን የ13 አመቱ ሃውኪንግ የስኮላርሺፕ ፈተና በወጣበት ቀን ታሞ ነበር። ቤተሰቦቹ ያለ ስኮላርሺፕ የገንዘብ ድጋፍ የትምህርት ቤቱን ክፍያ መግዛት አልቻሉም፣ ስለዚህ ሃውኪንግ በሴንት አልባንስ ቀረ። አወንታዊ ውጤቱ ሃውኪንግ በቦርድ ጨዋታዎች፣ ርችቶች ማምረት፣ ሞዴል አውሮፕላኖች እና ጀልባዎች፣ እና ስለ ክርስትና እና ስለ ክርስትና ረጅም ውይይቶች ከሚወዳቸው የጓደኞቹ ቡድን ጋር መቀራረቡ ነበር። ከ1958 ዓ.ም ጀምሮ በሂሳብ መምህር ዲክራን ታህታ አማካኝነት ኮምፒውተር ከሰአት ክፍሎች፣ አሮጌ የስልክ መቀየሪያ ሰሌዳ እና ሌሎች እንደገና ጥቅም ላይ የዋሉ አካላት ገነቡ። ምንም እንኳን በትምህርት ቤት "አንስታይን" ተብሎ ቢታወቅም, ሃውኪንግ በመጀመሪያ በአካዳሚክ ስኬታማ አልነበረም. ከጊዜ በኋላ ለሳይንሳዊ ትምህርቶች ከፍተኛ ችሎታ ማሳየት ጀመረ እና በታህታ ተመስጦ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሂሳብ ለማንበብ ወሰነ። የሃውኪንግ አባት ለሂሳብ ተመራቂዎች ጥቂት ስራዎች ስለሌለባቸው ህክምና እንዲያጠና መከረው። ልጁም የራሱን አልማ ተማሪ በሆነው በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ እንዲማር ፈለገ። በዚያን ጊዜ ሂሳብ ማንበብ ስለማይቻል ሃውኪንግ ፊዚክስ እና ኬሚስትሪ ለማጥናት ወሰነ። ርእሰ መምህሩ እስከሚቀጥለው አመት እንዲቆይ ቢመክሩም ሃውኪንግ በመጋቢት 1959 ፈተናውን ከወሰደ በኋላ የነፃ ትምህርት ዕድል አግኝቷል። የመጀመሪያ ዲግሪ ዓመታት ሃውኪንግ በጥቅምት 1959 በ17 ዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን በዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ኦክስፎርድ ጀመረ። በመጀመሪያዎቹ አስራ ስምንት ወራት ውስጥ አሰልቺ እና ብቸኛ ነበር - የአካዳሚክ ስራውን "በሚያስቅ ቀላል" አገኘው። የፊዚክስ አስተማሪው ሮበርት በርማን በኋላ ላይ "አንድ ነገር ማድረግ እንደሚቻል ማወቅ ለእሱ ብቻ አስፈላጊ ነበር, እና ሌሎች ሰዎች እንዴት እንዳደረጉት ሳያይ ማድረግ ይችላል." እንደ በርማን አባባል ሃውኪንግ "ከልጆች አንዱ ለመሆን" የበለጠ ጥረት ባደረገበት በሁለተኛውና በሦስተኛው አመቱ ለውጥ ተፈጠረ። ወደ ታዋቂ፣ ሕያው እና ብልህ የኮሌጅ አባል፣ ወደ ክላሲካል ሙዚቃ እና ሳይንሳዊ ልብ ወለድ አደገ። የለውጡ ከፊሉ የኮሌጁ ጀልባ ክለብ የሆነውን የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ጀልባ ክለብን ለመቀላቀል ባደረገው ውሳኔ የቀዘፋ ቡድን አባላትን ደግፏል። በወቅቱ የቀዘፋው አሰልጣኝ ሃውኪንግ ደፋር ምስል በማዳበር መርከበኞቹን ወደ ተበላሹ ጀልባዎች የሚያደርሱ ኮርሶችን በመምራት 1,000 ሰዓታት ያህል እንዳጠና ገልጿል። እነዚህ የማያስደስት የጥናት ልማዶች የመጨረሻ ውድድሩን መቀመጥ ፈታኝ አድርገውታል፣ እና እውነተኛ እውቀት ከሚጠይቁት ይልቅ የቲዎሬቲካል ፊዚክስ ጥያቄዎችን ብቻ ለመመለስ ወሰነ። የአንደኛ ደረጃ ዲግሪ በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በኮስሞሎጂ ላቀደው የድህረ ምረቃ ጥናት የመቀበል ቅድመ ሁኔታ ነበር። ተጨንቆ፣ ከፈተናው በፊት በነበረው ምሽት ጥሩ እንቅልፍ ተኝቷል፣ እና የመጨረሻው ውጤት በአንደኛ እና በሁለተኛ ደረጃ በክብር መካከል ባለው ድንበር ላይ ነበር ፣ ይህም ከኦክስፎርድ ፈታኞች ጋር ቪቫ (የአፍ ምርመራ) አደረገ። ሃውኪንግ እንደ ሰነፍ እና አስቸጋሪ ተማሪ መቆጠሩ አሳስቦት ነበር። ስለዚህ እቅዱን እንዲገልጽ በቪቫ ሲጠየቅ፣ “አንደኛ ከሸልሙኝ፣ ወደ ካምብሪጅ እሄዳለሁ፣ ሁለተኛ ከተቀበልኩ በኦክስፎርድ እቆያለሁ፣ ስለዚህ መጀመሪያ እንደምትሰጡኝ እጠብቃለሁ። ." እሱ ከሚያምነው በላይ ከፍ ያለ ግምት ተይዞ ነበር; በርማን እንደተናገረው፣ ፈታሾቹ “ከራሳቸው በጣም ብልህ ከሆነ ሰው ጋር እንደሚነጋገሩ ለመገንዘብ በቂ አስተዋዮች ነበሩ”። በፊዚክስ የመጀመሪያ ክፍል ቢኤ ዲግሪ ተቀብሎ ከጓደኛው ጋር ወደ ኢራን ያደረጉትን ጉዞ ካጠናቀቀ በኋላ በጥቅምት 1962 በካምብሪጅ ትሪኒቲ አዳራሽ የድህረ ምረቃ ስራውን ጀመረ። የድህረ ምረቃ ዓመታት የሃውኪንግ የዶክትሬት ተማሪ ሆኖ የመጀመሪያ አመት አስቸጋሪ ነበር። ከታዋቂው የስነ ፈለክ ተመራማሪ ፍሬድ ሆዬል ይልቅ የዘመናዊ ኮስሞሎጂ መስራቾች አንዱ የሆነውን ዴኒስ ዊልያም ን እንደ ተቆጣጣሪ መመደቡ መጀመሪያ ላይ ቅር ብሎት ነበር፣ እና የሒሳብ ትምህርት በአጠቃላይ አንፃራዊነት እና ኮስሞሎጂ ውስጥ ለስራ በቂ እንዳልሆነ ተገንዝቦ ነበር። የሞተር ነርቭ በሽታ እንዳለበት ከታወቀ በኋላ, ሃውኪንግ በመንፈስ ጭንቀት ውስጥ ወደቀ - ምንም እንኳን ዶክተሮቹ ትምህርቱን እንዲቀጥል ቢመከሩም, ምንም እንኳን ትንሽ ጥቅም እንደሌለው ተሰማው. ዶክተሮቹ ከተነበዩት በላይ በሽታው በዝግታ እያደገ ሄዷል። ምንም እንኳን ሃውኪንግ ሳይደገፍ መራመድ ቢከብደውም፣ ንግግሩም ሊታወቅ የማይችል ቢሆንም፣ ሁለት ዓመት ብቻ እንደቀረው በመጀመርያ ምርመራው መሠረተ ቢስ ሆኖ ተገኝቷል። በ ማበረታቻ ወደ ስራው ተመለሰ። ሃውኪንግ በጁን 1964 በነበረው ንግግር የፍሬድ ሆይል እና የተማሪውን ጃያንት ናርሊካርን ስራ በይፋ ሲቃወም የብሩህነት እና የድፍረት ስም ማዳበር ጀመረ። ሃውኪንግ የዶክትሬት ትምህርቱን ሲጀምር በፊዚክስ ማህበረሰብ ውስጥ ስለ አጽናፈ ሰማይ አፈጣጠር ወቅታዊ ጽንሰ-ሀሳቦች- ላይ ብዙ ክርክር ነበር። በጥቁር ጉድጓዶች መሃል ላይ ያለው የጠፈር ጊዜ ነጠላነት በሮጀር ፔንሮዝ ቲዎሪ በመነሳሳት ሃውኪንግ ተመሳሳይ አስተሳሰብን ለጽንፈ ዓለሙ ሁሉ ተግባራዊ አደረገ። እና በ 1965 ውስጥ, በዚህ ርዕስ ላይ የመመረቂያ ጽሁፎችን ጻፈ. የሃውኪንግ ተሲስ በ 1966 ጸድቋል. ሌሎች አዎንታዊ እድገቶች ነበሩ: ሃውኪንግ በካምብሪጅ ውስጥ በጎንቪል እና በካዩስ ኮሌጅ የምርምር ህብረት አግኝቷል. የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በተግባራዊ ሂሳብ እና በቲዎሬቲካል ፊዚክስ፣ በጠቅላላ አንፃራዊነት እና ኮስሞሎጂ ስፔሻላይዝድ በመጋቢት 1966 ዓ.ም. እና “” ድርሰቱ ከፔንሮዝ ጋር የዚያን አመት የተከበረውን የአዳም ሽልማትን በማሸነፍ ከፍተኛ ሽልማቶችን አጋርቷል። ከ1966-1975 ዓ.ም በስራው እና ከፔንሮዝ ጋር በመተባበር ሃውኪንግ በዶክትሬት ዲግሪው ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የዳሰሰውን ነጠላ ንድፈ ሃሳቦችን አራዘመ። ይህ የነጠላ አካላት መኖርን ብቻ ሳይሆን አጽናፈ ሰማይ እንደ ነጠላነት ሊጀምር ይችላል የሚለውን ንድፈ ሃሳብም ይጨምራል። የጋራ ድርሰታቸው በ1968ቱ የስበት ምርምር ፋውንዴሽን ውድድር አንደኛ ሆኖ የወጣው። እ.ኤ.አ. በ1970 አጽናፈ ዓለማት ለአጠቃላይ የአንፃራዊነት ፅንሰ-ሀሳብ የሚታዘዝ ከሆነ እና በአሌክሳንደር ፍሪድማን ከተዘጋጁት የፊዚካል ኮስሞሎጂ ሞዴሎች ጋር የሚስማማ ከሆነ፣ እንደ ነጠላነት መጀመሩን የሚያሳይ ማረጋገጫ አሳትመዋል። እ.ኤ.አ. በ1969 ሃውኪንግ በካይየስ ለመቆየት በልዩ ሁኔታ የተፈጠረውን የሳይንስ ልዩነት ህብረት ተቀበለ። እ.ኤ.አ. በ 1970 ሃውኪንግ የጥቁር ጉድጓድ ተለዋዋጭነት ሁለተኛ ህግ ተብሎ የሚታወቀውን ፣ የጥቁር ጉድጓድ ክስተት አድማስ በጭራሽ ሊቀንስ እንደማይችል አውጥቷል። ከጄምስ ኤም ባርዲን እና ብራንደን ካርተር ጋር፣ ከቴርሞዳይናሚክስ ጋር ተመሳሳይነት በመሳል አራቱን የብላክ ሆል ሜካኒኮች ህግጋትን አቅርቧል።ለሃውኪንግ ብስጭት፣የጆን ዊለር ተመራቂ ተማሪ የሆነው ጃኮብ ቤከንስታይን በመቀጠል ቴርሞዳይናሚክ ፅንሰ ሀሳቦችን ተግባራዊ ለማድረግ እና በመጨረሻም በትክክል ሄደ። በጥሬው. እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ መጀመሪያ ላይ የሃውኪንግ ሥራ ከካርተር ፣ ቨርነር እስራኤል እና ዴቪድ ሲ ሮቢንሰን ጋር የዊለርን ያለፀጉር ንድፈ ሃሳብ አጥብቆ ደግፎ ነበር ፣ ይህም አንድ ጥቁር ቀዳዳ ከየትኛውም የመጀመሪያው ቁሳቁስ ቢፈጠር ሙሉ በሙሉ ሊገለጽ እንደሚችል ይናገራል ። የጅምላ, የኤሌክትሪክ ክፍያ እና የማሽከርከር ባህሪያት. “ጥቁር ሆልስ” በሚል ርዕስ የጻፈው ድርሰቱ በጥር 1971 የስበት ምርምር ፋውንዴሽን ሽልማት አሸንፏል።የሃውኪንግ የመጀመሪያ መጽሃፍ፣ ፣ ከጆርጅ ኤሊስ ጋር የተጻፈው በ1973 ታትሟል። ከ 1973 ጀምሮ ሃውኪንግ ወደ ኳንተም ስበት እና የኳንተም መካኒኮች ጥናት ገባ። በዚህ አካባቢ ያከናወነው ሥራ ወደ ሞስኮ በመጎብኘት እና ከያኮቭ ቦሪሶቪች ዜልዶቪች እና አሌክሲ ስታሮቢንስኪ ጋር ባደረጉት ውይይት ተነሳስተው ሥራው በእርግጠኝነት ባልታወቀ መርህ መሠረት የሚሽከረከሩ ጥቁር ቀዳዳዎች ቅንጣቶችን እንደሚለቁ አሳይቷል ። ለሃውኪንግ ብስጭት ፣ ብዙ የተፈተሸ ስሌት ፣ ጥቁር ጉድጓዶች በጭራሽ ሊቀንሱ አይችሉም ከሚለው ሁለተኛው ህግ ጋር የሚቃረኑ ግኝቶችን አቅርቧል ፣ እና የቤከንስታይን ስለ ኢንትሮፒያቸው ያለውን ምክንያት ይደግፋል። ሃውኪንግ እ.ኤ.አ. ከ1974 ጀምሮ ያቀረበው ውጤቶቹ እንደሚያሳየው ዛሬ ሃውኪንግ ጨረር በመባል የሚታወቀው ጥቁር ቀዳዳዎች ጨረሮችን እንደሚያመነጩ እና ጉልበታቸውን እስኪጨርሱ እና እስኪተን ድረስ ሊቀጥል ይችላል. መጀመሪያ ላይ የሃውኪንግ ጨረር አወዛጋቢ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ መገባደጃ ላይ እና ተጨማሪ ምርምር ከታተመ በኋላ ፣ ግኝቱ በቲዎሬቲካል ፊዚክስ ውስጥ ትልቅ ግኝት ሆኖ በሰፊው ተቀባይነት አግኝቷል ። ሃውኪንግ የሃውኪንግ ጨረር ከታወጀ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በ 1974 የሮያል ሶሳይቲ () ባልደረባ ተመረጠ ። በዛን ጊዜ እሱ ከታናሽ የሳይንስ ሊቃውንት አንዱ ነበር. ሃውኪንግ እ.ኤ.አ. - 1 ጥቁር ጉድጓድ ነበር. ውርዱ ጥቁር ቀዳዳዎች የሉም የሚለውን ሃሳብ በመቃወም "የኢንሹራንስ ፖሊሲ" ነበር. ሃውኪንግ በ1990 ውድድሩን እንዳጣ አምኗል።ይህ ውርርድ ከብዙዎቹ መካከል የመጀመሪያው የሆነው ከቶርን እና ከሌሎች ጋር ነው።ሃውኪንግ ከካልቴክ ጋር ያለውን ግንኙነት ጠብቆ ነበር፣ከዚህ የመጀመሪያ ጉብኝት ጀምሮ በየአመቱ ማለት ይቻላል አንድ ወር አሳልፏል። 1975-1990 (አውሮፓ) ሃውኪንግ በ1975 ወደ ካምብሪጅ ተመለሰ በስበት ፊዚክስ አንባቢ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ። እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ አጋማሽ እና መገባደጃ ላይ ህዝባዊ ፍላጎት በጥቁር ጉድጓዶች እና እነሱን በማጥናት ላይ የነበሩት የፊዚክስ ሊቃውንት እያደገ የመጣበት ወቅት ነበር። ሃውኪንግ ለህትመት እና ለቴሌቭዥን በመደበኛነት ቃለ መጠይቅ ይደረግለት ነበር።በተጨማሪም ለስራው ከፍተኛ የአካዳሚክ እውቅና አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1975 ሁለቱም የኤዲንግተን ሜዳሊያ እና ፒየስ የወርቅ ሜዳሊያ ፣ እና በ 1976 የዳኒ ሄኔማን ሽልማት ፣ የማክስዌል ሜዳሊያ እና ሽልማት እና የሂዩዝ ሜዳሊያ ተሸልመዋል ። እ.ኤ.አ. በ1977 በስበት ፊዚክስ ወንበር ፕሮፌሰር ሆነው ተሾሙ። በሚቀጥለው ዓመት የአልበርት አንስታይን ሜዳሊያ እና የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1979 ሃውኪንግ በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሉሲያን የሂሳብ ፕሮፌሰር ተመረጠ። በዚህ ሚና የመክፈቻ ንግግራቸው፡ “መጨረሻው በቲዎሬቲካል ፊዚክስ እይታ ላይ ነውን?” የሚል ርዕስ ነበረው። እና የፊዚክስ ሊቃውንት እያጠኗቸው ያሉትን በርካታ አስደናቂ ችግሮችን ለመፍታት ን እንደ መሪ ሃሳብ አቅርቧል። የእሱ ማስተዋወቅ ከጤና-ቀውስ ጋር የተገጣጠመ ሲሆን ይህም ምንም እንኳን ሳይወድ በቤት ውስጥ አንዳንድ የነርሲንግ አገልግሎቶችን እንዲቀበል አድርጓል። ከዚሁ ጋር በሒሳብ ማስረጃዎች ላይ አጥብቆ ከመናገር ይልቅ በፊዚክስ አካሄዱ ላይ ሽግግር እያደረገ ነበር። ለኪፕ ቶርን "ከጠንካራነት ትክክል መሆንን እመርጣለሁ" ሲል ተናግሯል። እ.ኤ.አ. በ 1981 በጥቁር ጉድጓድ ውስጥ ያለው መረጃ ጥቁር ጉድጓድ በሚተንበት ጊዜ ሊጠፋ በማይችል ሁኔታ ይጠፋል የሚል ሀሳብ አቀረበ ። ይህ የመረጃ አያዎ (ፓራዶክስ) የኳንተም ሜካኒክስ መሰረታዊ መርሆችን ይጥሳል፣ እና "የጥቁር ሆል ጦርነት" ከሊዮናርድ ሱስኪንድ እና ከጄራርድ 'ት ሁፍት ጋር ጨምሮ ለዓመታት ክርክር መርቷል።የኮስሞሎጂካል የዋጋ ግሽበት - ከቢግ ባንግ በኋላ አጽናፈ ዓለሙ መጀመሪያ ላይ በሚያስደንቅ ፍጥነት መስፋፋቱን የሚጠቁም ፅንሰ-ሀሳብ ወደ ቀርፋፋ መስፋፋት ከመምጣቱ በፊት - በአላን ጉት ሀሳብ የቀረበ እና እንዲሁም በአንድሬ ሊንዴ የተሰራ ነው። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 1981 በሞስኮ ከተካሄደው ኮንፈረንስ በኋላ ሃውኪንግ እና ጋሪ ጊቦንስ በ1982 የበጋ ወቅት የኑፍፊልድ አውደ ጥናት በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በዋናነት ያተኮረው አውደ ጥናት በኑፍፊልድ ወርክሾፕ አዘጋጁ። ወደ አጽናፈ ሰማይ አመጣጥ የኳንተም-ቲዎሪ ምርምር መስመር። እ.ኤ.አ. በ 1981 በቫቲካን ኮንፈረንስ ፣ ወደ አጽናፈ ሰማይ - ወይም መጀመሪያ ወይም መጨረሻ - ድንበር ላይኖር እንደሚችል የሚጠቁሙ ስራዎችን አቅርበዋል ። በመቀጠል ሃውኪንግ ከጂም ሃርትል ጋር በመተባበር ጥናቱን ያዳበረ ሲሆን በ1983 ደግሞ ሃርትል-ሃውኪንግ ግዛት በመባል የሚታወቅ ሞዴል አሳትመዋል። ከፕላንክ ዘመን በፊት አጽናፈ ሰማይ በቦታ-ጊዜ ውስጥ ምንም ወሰን እንደሌለው ሀሳብ አቀረበ። ከቢግ ባንግ በፊት ጊዜ አልነበረውም እና የአጽናፈ ሰማይ መጀመሪያ ጽንሰ-ሀሳብ ትርጉም የለሽ ነው ። የጥንታዊው ቢግ ባንግ ሞዴሎች የመጀመሪያ ነጠላነት ከሰሜን ዋልታ ጋር በሚመሳሰል ክልል ተተካ። አንድ ሰው ከሰሜን ዋልታ ወደ ሰሜን መሄድ አይችልም, ነገር ግን ምንም ወሰን የለም - በቀላሉ ሁሉም የሰሜን መስመሮች የሚገናኙበት እና የሚያልቁበት ነጥብ ነው. መጀመሪያ ላይ፣ ድንበር የለሽ ፕሮፖዛል የተዘጋውን አጽናፈ ሰማይ ይተነብያል፣ እሱም በእግዚአብሔር መኖር ላይ አንድምታ ነበረው። ሃውኪንግ እንዳብራራው፣ "ዩኒቨርስ ድንበሮች ባይኖሩት ግን ራሱን የቻለ ከሆነ...እግዚአብሔር አጽናፈ ሰማይ እንዴት እንደጀመረ የመምረጥ ነፃነት አይኖረውም ነበር።" ሃውኪንግ የፈጣሪን መኖር አልከለከለም ፣በጊዜ አጭር ታሪክ ውስጥ “የተዋሃደ ንድፈ ሃሳብ የራሱን ህልውና የሚያመጣ ነውን?” ሲል ጠይቋል ፣እንዲሁም “ሙሉ ንድፈ-ሀሳብ ካገኘን የመጨረሻው ይሆናል” ብሏል። የሰውን ምክንያት ማሸነፍ - ለዚያ የእግዚአብሔርን ሀሳብ ማወቅ አለብን"; በመጀመሪያ ሥራው፣ ሃውኪንግ ስለ እግዚአብሔር በምሳሌያዊ አነጋገር ተናግሯል። በዚሁ መጽሐፍ ውስጥ የአጽናፈ ሰማይን አመጣጥ ለማብራራት የእግዚአብሔር መኖር አስፈላጊ እንዳልሆነ ጠቁሟል. ከጊዜ በኋላ ከኒይል ቱሮክ ጋር የተደረገው ውይይት የእግዚአብሔር ሕልውና ክፍት ከሆነው አጽናፈ ዓለም ጋር የሚስማማ መሆኑን እንዲገነዘቡ አድርጓል። በጊዜ ቀስቶች አካባቢ በሃውኪንግ የተደረገ ተጨማሪ ስራ እ.ኤ.አ. በ 1985 የወረቀት ንድፈ ሀሳብ ታትሟል ፣ ድንበር የለሽ ሀሳብ ትክክል ከሆነ ፣ ያኔ አጽናፈ ሰማይ መስፋፋቱን ሲያቆም እና በመጨረሻ ሲወድቅ ፣ ጊዜው ወደ ኋላ ይመለሳል ። በዶን ፔጅ የተፃፈው ወረቀት እና በሬይመንድ ላፍላሜ የተፃፈው ገለልተኛ ስሌቶች ሃውኪንግ ይህንን ፅንሰ-ሀሳብ እንዲያነሳ አድርጓቸዋል። ክብር መሰጠቱን ቀጥሏል፡ እ.ኤ.አ. በ1981 የአሜሪካ ፍራንክሊን ሜዳሊያ ተሸልሟል እና በ1982 አዲስ አመት ክብር የብሪቲሽ ኢምፓየር ትዕዛዝ () አዛዥ ሾመ። እነዚህ ሽልማቶች የሃውኪንግን የፋይናንሺያል ሁኔታ ጉልህ ለውጥ አላደረጉም እና የልጆቹን ትምህርት እና የቤት ወጪዎችን ፋይናንስ ለማድረግ በማነሳሳት በ 1982 ስለ አጽናፈ ሰማይ ለሰፊው ህዝብ ተደራሽ የሆነ ታዋቂ መጽሐፍ ለመጻፍ ወሰነ ። በአካዳሚክ ፕሬስ ከማተም ይልቅ የጅምላ ገበያ አሳታሚ ከሆነው ባንተም ቡክስ ጋር ውል ተፈራረመ እና ለመጽሃፉ ትልቅ እድገት አግኝቷል። የጊዜ አጭር ታሪክ ተብሎ የሚጠራው የመጽሐፉ የመጀመሪያ ረቂቅ በ1984 ተጠናቀቀ።ሃውኪንግ በንግግር መፍጠሪያ መሳሪያው ካሰራቸው የመጀመሪያ መልእክቶች አንዱ ረዳቱ የታይም አጭር ታሪክ ፅፎ እንዲጨርስ ያቀረበው ጥያቄ ነው። በባንታም የሚገኘው የሱ አርታኢ ፒተር ጉዛርዲ ሃሳቦቹን በግልፅ ቴክኒካል ባልሆነ ቋንቋ እንዲያብራራ ገፋፍቶታል ይህ ሂደት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከሚሄደው ተናዳፊ ሃውኪንግ ብዙ ክለሳዎችን የሚያስፈልገው። መጽሐፉ በኤፕሪል 1988 በዩኤስ እና በሰኔ ወር በእንግሊዝ ታትሟል እና ያልተለመደ ስኬት ሆኖ ተገኝቷል ፣ በፍጥነት በሁለቱም ሀገራት ከፍተኛ የተሸጠው ዝርዝር ውስጥ በመውጣት እና እዚያ ለወራት ቆየ። መጽሐፉ ወደ ብዙ ቋንቋዎች ተተርጉሟል, እና በመጨረሻም ወደ 9 ሚሊዮን የሚገመቱ ቅጂዎች ተሽጧል. የሚዲያ ትኩረት ከፍተኛ ነበር፣ እና ኒውስዊክ መጽሔት ሽፋን እና የቴሌቭዥን ልዩ ሁለቱም “የዩኒቨርስ ጌታ” ሲሉ ገልፀውታል። ስኬት ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማቶችን አስገኝቷል፣ ነገር ግን የታዋቂነት ሁኔታ ተግዳሮቶችም ጭምር። ሃውኪንግ ስራውን ለማስተዋወቅ ብዙ ተጉዟል፣ እና በትናንሽ ሰአታት ድግስ እና መደነስ ይወድ ነበር። ግብዣውን እና ጎብኝዎችን አለመቀበል መቸገሩ ለስራ እና ለተማሪዎቹ የተወሰነ ጊዜ እንዲቆይ አድርጎታል። አንዳንድ ባልደረቦች ሃውኪንግ በአካለ ጎደሎነቱ ምክንያት ስለተሰማው ትኩረት ተቆጥተው ነበር። አምስት ተጨማሪ የክብር ዲግሪዎችን፣ የሮያል አስትሮኖሚካል ሶሳይቲ የወርቅ ሜዳሊያ ፣ የፖል ዲራክ ሜዳሊያ እና፣ ከፔንሮዝ፣ ከታዋቂው ጋር በጋራ ጨምሮ ተጨማሪ የትምህርት እውቅና አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1989 የልደት ክብር ፣ የክብር ጓደኛ () ተሾመ ። በ 1990 ዎቹ መገባደጃ ላይ የእንግሊዝ የሳይንስ የገንዘብ ድጋፍ ፖሊሲን በመቃወም የ ውድቅ እንዳደረገ ተዘግቧል ። 1990-2000 (አውሮፓዊ) ሃውኪንግ በፊዚክስ ውስጥ ስራውን ቀጠለ፡ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በ1994 በካምብሪጅ ኒውተን ኢንስቲትዩት ሃውኪንግ እና ፔንሮዝ በ1996 "የህዋ እና የጊዜ ተፈጥሮ" በሚል የታተሙ ተከታታይ ስድስት ትምህርቶችን ሰጥተዋል። እ.ኤ.አ. በ1997 ከኪፕ ቶርን እና ከካልቴክ ባልደረባ ጆን ፕሬስኪል ጋር የተደረገውን የ1991 የህዝብ ሳይንሳዊ ውርርድ አምኗል። ሃውኪንግ የፔንሮዝ የ"ኮስሚክ ሳንሱር ግምት" ሀሳብ - በአድማስ ውስጥ ያልታሸጉ "ራቁት ነጠላ ነገሮች" ሊኖሩ እንደማይችሉ - ትክክል መሆኑን ተወራርዶ ነበር። የእሱ ስምምነት ያለጊዜው ሊሆን እንደሚችል ካወቀ በኋላ፣ አዲስ እና የበለጠ የተጣራ ውርርድ ተደረገ። ይህ እንደዚህ ያሉ ነጠላ ነገሮች ያለ ተጨማሪ ሁኔታዎች እንደሚከሰቱ ገልጿል። በዚያው ዓመት፣ ቶርን፣ ሃውኪንግ እና ፕረስኪል ሌላ ውርርድ አደረጉ፣ በዚህ ጊዜ ስለ ጥቁር ጉድጓድ መረጃ አያዎ (ፓራዶክስ)። ቶርን እና ሃውኪንግ አጠቃላይ አንፃራዊነት ለጥቁር ጉድጓዶች መፈልፈያ እና መረጃ ማጣት የማይቻል ስላደረገው በሃውኪንግ ጨረር የተሸከመው የጅምላ ሃይል እና መረጃ “አዲስ” መሆን አለበት እንጂ ከጥቁር ቀዳዳ ክስተት አድማስ መሆን የለበትም ሲሉ ተከራክረዋል። ይህ የጥቃቅን ምክንያት የኳንተም መካኒኮችን ስለሚቃረን፣ የኳንተም ሜካኒክስ ንድፈ ሐሳብ እንደገና መፃፍ ይኖርበታል። ፕሬስኪል በተቃራኒው ተከራክሯል፣ ኳንተም ሜካኒክስ በጥቁር ጉድጓድ የሚለቀቀው መረጃ ቀደም ሲል ከወደቀው መረጃ ጋር ስለሚገናኝ በአጠቃላይ አንፃራዊነት የተሰጠው የጥቁር ጉድጓዶች ጽንሰ-ሀሳብ በተወሰነ መንገድ መሻሻል አለበት ብሏል። ሳይንስን ለብዙ ተመልካቾች ማምጣትን ጨምሮ ሃውኪንግ ይፋዊ መገለጫውን ጠብቋል። በኤሮል ሞሪስ ዳይሬክት የተደረገ እና በስቲቨን ስፒልበርግ ፕሮዲዩስ የሆነ የፊልም እትም በ1992 ታየ። ሃውኪንግ ፊልሙ ባዮግራፊያዊ ሳይሆን ሳይንሳዊ እንዲሆን ፈልጎ ነበር፣ ነገር ግን እሱ በሌላ መልኩ አሳምኖታል። ፊልሙ, ወሳኝ ስኬት ቢሆንም, በሰፊው አልተለቀቀም. በ1993 ብላክ ሆልስ እና ቤቢ ዩኒቨርስ እና ሌሎች ድርሰቶች በሚል ርዕስ የታዋቂ-ደረጃ ድርሰቶች፣ ቃለመጠይቆች እና ንግግሮች ታትመዋል እና ስድስት ክፍሎች ያሉት ተከታታይ የቴሌቭዥን ስቴፈን ሃውኪንግ ዩኒቨርስ እና ተጓዳኝ መጽሃፍ በ1997 ታየ። ሃውኪንግ እንደጸና በዚህ ጊዜ ትኩረቱ ሙሉ በሙሉ በሳይንስ ላይ ነበር 2000–2018 (አውሮፓዊ) ሃውኪንግ ለታዋቂ ተመልካቾች ጽሑፎቹን በመቀጠል በ2001 ዘ ዩኒቨርስ በአጭሩ አሳተመ እና በ2005 ከሊዮናርድ ሎዲኖው ጋር የፃፉትን የቀድሞ ስራዎቹን ለብዙ ተመልካቾች ተደራሽ ለማድረግ በማለም የፃፉትን ። እና አምላክ ኢንቲጀርን ፈጠረ፣ በ 2006 ታየ። ከቶማስ ሄርቶግ በ እና ጂም ሃርትል ከ2006 ጀምሮ ሃውኪንግ የኮስሞሎጂን ከላይ ወደ ታች ያዘጋጀው ፅንሰ-ሀሳብ ፈጠረ። ስለዚህም የአጽናፈ ዓለሙን ውቅር የሚተነብይ ንድፈ ሐሳብ ከአንድ የተለየ የመነሻ ሁኔታ መቅረጽ ተገቢ አይደለም ይላል። ይህን ሲያደርጉ፣ ንድፈ ሃሳቡ ጥሩ የማስተካከል ጥያቄን ሊፈታ የሚችልበትን ሁኔታ ይጠቁማል። ሃውኪንግ ወደ ቺሊ፣ ኢስተር ደሴት፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ስፔን (የፎንሴካ ሽልማትን በ2008 ለመቀበል)፣ ካናዳ እና በርካታ ወደ አሜሪካ የተደረጉ ጉዞዎችን ጨምሮ በሰፊው መጓዙን ቀጠለ። ከአካል ጉዳቱ ጋር በተያያዙ ተጨባጭ ምክንያቶች፣ ሃውኪንግ ከጊዜ ወደ ጊዜ በግል ጄት ይጓዛል፣ እና እ.ኤ.አ. በ2011 የአለምአቀፍ ጉዞ ብቸኛው መንገድ ሆነ።
11647
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A9%E1%88%A9%E1%8A%AB%E1%8A%95%20%E1%8D%89%E1%8C%8B
ኩሩካን ፉጋ
ኩሩካን ፉጋ የማሊ መንግሥት ሕገ መንግሥት ከ1227 ዓ.ም. እስከ 1637 ዓ.ም. ነበረ። በማንሳ (ንጉሥ) ሱንጃታ ኬይታ ቃል ታዋጀ። በተለይ ለአፍሪካዊ ግዛት መንግሥት በቀድሞ የታወቀውና በአፍ ቃል የሚወርድና የሚወረስ ሕገ መንግሥት ሆኖ እንደ ኢትዮጵያ ፍትሐ ነገሥት ሳይሆን ከሌላ አኅጉር ልማድ አልተወሰደም። የማሊ ኅብረተሠብ በዚሁ ሕገ መንግሥት በወገኖች ተከፋፈለ። ከነዚህ 16ቱ 'የፍላጻ ማሕደር ተሸካሚዎች' ተብለው የመከላከል ሀላፊነት ነበራቸው። የ5 ወገኖች ሀላፊነት የሃይማኖት ጠባቂዎች (እስልምና) ነበረ። 4 ወገኖች በየሥራው ላይ (የብረታብረት፣ የእንጨት፤ የቆዳ ሥራ ወዘተ) ተሾሙ። በመጨረሻ 4 ወገኖች የቃል ሊቃውንት ተባሉ፤ የመንግሥት ታሪክ በግጥም ዘገቡ። በማሊ ንጉሥ ሱንዲያታ የተዋጀው ሕገ መንግሥት አንቀጽ 1፦ ታላቁ ማንዴ ኅብረተሠብ በ16 የፍላጻ ማሕደር ተሸካሚ ወገኖች፣ 5 ሃይማኖት ጠባቂ ወገኖች፣ 4 ሠራተኛ ወገኖች፣ እና 1 ባርያ ወገን ይለያያል። እያንዳንዱ ልዩ ተግባርና ሚና አለው። አንቀጽ 2፦ ሠራተኛ ወገኖች ለአለቆችና ለአማካሪዎቻቸው ዕውነቱን ለመናገርና በሙሉው ግዛት የተመሠረቱትን ገዢዎችና ሥርዓት በቃሉ ለመከላከል አለባቸው። አንቀጽ 3፦ 5ቱ የሃይማኖት ጠባቂ ወገኖች በእስልምና አስተማሪዎቻችን ናቸው። ሰው ሁሉ በማስተንግዶ ሊያክብራቸው ይገባዋል። አንቀጥ 4፦ ሕብረተሠቡ በእድሜ ይከፋፈላል። በ3 አመታት ቅድም ተከተል ጊዜ ውስጥ የተወለዱት ግለሰቦች አንድ ክፍል ናቸው። በልጆችና በሽማግሌዎች መካከል ያለው ክፍል አባላት ስለ ኅብረተሠቡ ጉዳዮች ውሳኔ በመቋረጥ ተከፋፋዮች እንዲሆኑ ሊጠየቁ ይገባል። አንቀጽ 5፦ ሰው ሁሉ የሕይወትና ደህንነቱን የመጠብቅ መብት አለው። ስለዚህ ሰው የባልንጀራውን ሕይወት ለማጥፋት ቢሞክር ኖሮ፣ በሞት ይቀጣል። አንቀጽ 6፦ የምጣኔ ሀብቱን ትግል ለማሸነፍ፣ ስንፍናን ቦዞኔንም ለመዋጋት፣ አጠቃላይ የመቆጣጠር ሥርዓት ተመሠርቷል። አንቀጽ 7፦ በማንዲንካ ሕዝብ መካከል «ሳናንኩያ» (የመቃለድ ጸባይ ወይም ዝምድና) እና የደም ውል ተመሠርቷል። ስለዚህ በነዚህ ወገኖች መካከል የሚነሣው ጠብ ሁሉ የእርስ ብርስ መከባበርን ደንብ ሊያዋርድ አይገባም። በወንድማማችና በእህትማማች መካከል፣ በአያቶችና በልጅ ልጆች መካከል፣ መታገሥና መቃለድ መርኁ እንዲሆን ይገባል። አንቀጽ 8፦ የከይታ ቤተሠብ በመንግሥቱ ላይ ገዢው ቤተሠብ ሆኖ ይሰየማል። አንቀጽ 9፦ የልጆች ትምህርት ኅብረተሠቡን በሙሉ ይጠቅማል። የወላጅነት ሥልጣን እንግዲህ ለሰው ሁሉ የሚወድቅ ነው። አንቀጽ 10፦ እርስ በርስ የጋራ ስሜት (በደስታ ወይም በሀዘን) ሊኖረን ይገባናል። አንቀጽ 11፦ ሚስትህ ወይም ልጅህ ከቤት የሮጠች እንደ ሆነ እስከ ጎረቤት ድረስ አትከተላት። አንቀጽ 12፦ ወራሽነት በአባት በኩል ሆኖ፣ አባቱ እየኖረ ሥልጣን ለልጁ ከቶ አይሰጠም። ዕቃ ቢኖረውም ስልጣን ለልጅ ከቶ አይሰጠም። አንቀጽ 13፦ ባላሙያውን ከቶ አታስቀይሙት። አንቀጽ 14፦ ሴቶችን፣ እናታችንን ከቶ አታስቀይሟቸው። አንቀጽ 15፦ ባልዋ በጉዳዩ ሳይገባ፣ ባለትዳርን ሴት መቸም አትመቱአት። አንቀጽ 16፦ ከሁልቀን ተግባራቸው በቀር፣ ሴቶች በጉዳዮቻችን ሁሉ ውስጥ ሊገቡ ተገቢ ነው። አንቀጽ 17፦ አንድ ውሸት ከ40 አመት በላይ የቆየ እንደ ሆነ፣ እንደ ዕውነቱ ይቆጠር። አንቀጽ 18፦ የበኩሩን መብት ደንብ መጠብቅ ይገባናል። አንቀጽ 19፦ ሰው ሁለት ዓማቶች አሉት። ያጣናት ሴት ወላጆችና ያለ ገደብ የምናቀርብ ንግግር። በመተሳሰብ ልናከብራቸው አለብን። አንቀጽ 20፦ ባርያውን አታጎሳቆለው። ከሳምንቱ የአንድ ቀን ዕረፍት ስጠው፤ ስራውንም በመጠነ ሰዓት ይተወው። የባርያው እንጂ የሚሸክመው አኮፋዳ ባላቤት አይደለንም አንቀጽ 21፦ የአለቃ፣ የጎረቤት፣ የአስተማሪ፣ የቄስ፣ የባልንጀራ ሚስት እንዳታሽኮርመም። አንቀጽ 22፦ ከንቱነት የድካምነቱ ምልክት፣ ትሕትናም የትልቅነቱ ምልክት ነው። አንቀጽ 23፦ እርስ በርስ ከቶ አትከዱ። የክብር ቃላችሁን ጠብቁ። አንቀጽ 24፦ በማንደን (የማሊ መንግሥት)፣ የውጭ አገር ሰውን አትበድል። አንቀጽ 25፦ በማንደን፣ ተልእኮው ምንም አደጋ የለውም። አንቀጽ 26፦ ለአንተ ጥብቅና በአደራ የተሰጠው ወይፈን የበረቱ መሪ ሊሆን አይገባውም። አንቀጽ 27፦ ሴት ልጅ አካለ መጠን በደረሰች ጊዜ፣ ልክ ዕድሜዋ ሳይወሰን በጋብቻ ልትሰጥ ትችላለች። ከእጩዎቹ ቁጥር መካከል የወላጆችዋ ምርጫ ይጸናል። አንቀጽ 28፦ ወንድ ልጅ ዕድሜው 20 አመት በደረሰ ጊዜ ሊያገባ ይችላል። አንቀጽ 29፦ የሚሰጠው ጥሎሽ 3 ላም ይሆናል። ከነዚህም 1ዱ ለሴቲቱ፣ 2ቱ ለአባትዮዋና እናትዮዋ ይሆናሉ። አንቀጽ 30፦ በማንዴ፣ መፈታታት በሚከተሉት ምክንያቶች ብቻ ይታገሣል። የባሉ አለመቻል፣ የአንዱ ባለቤት ዕብድነት፣ ወይም ባሉ የትዳሩን ሀብት አለመቻሉ። ፍቺውም ከመንደሩ ውጭ ይካሔድ። አንቀጽ 31፦ በችግር ላይ የሆኑትን መርዳት ይገባናል። አንቀጽ 32፦ ንብረት በ5 ዘዴዎች በሕጋዊነት ሊገኝ ይቻላል። በመግዛቱ፣ በስጦታው፣ በልውውጡ፣ በሥራውና በመውረሱ ናቸው። ማንኛውም ሌላ ዘዴ፣ የምስክርነት ማስረጃ ካልኖረ በቀር፣ አጠያያቂ ነው። አንቀጽ 33፦ ማናቸውም የተገኘው ዕቃ ቢኖር ባለቤቱም ካልታወቀ፣ አራት አመት ብቻ ከመቆየት በኋላ የጋራ ንብረት ይሆናል። አንቀጽ 34፦ አንዲት ላም በአደራ ለሰው ጥብቅና ስትሰጥ፣ አራተኛው ጥጃ ለሚጠብቀው ሰው ንብረት ይጨመራል። አንዲት ዶሮ በአደራ ጥብቅና ብትሰጥ፣ አራተኛውም ዕንቁላል ለጠባቂዋ ይሂድ። አንቀጽ 35፦ የአንድ ከብት መመምንዘሪያ ዋጋ አራት በግ ወይም አራት ፍየል ይሆናል። አንቀጽ 36፦ ሰው በአኮፋዳው ወይም በኪሱ ምንም ካልወስደ፣ ለማጥገብ ልቅም ማድረጉ ስርቆት አይደለም። አንቀጽ 37፦ ፋኮምቤ የአዳኞች አለቃ ይሰየማል። አንቀጽ 38፦ ቊጥቋጦውን ሳታቃጠል ወደ መሬቱ አትይ፤ ነገር ግን ራስህን ወደ ዛፎች ጫፍ አንሥተህ ፍራፍሬ ወይም አበባ እንደማይኖራቸው ተመልከት። አንቀጽ 39፦ ልማዳ እንስሶች በማረሻ ሰዓት ተስረው ከመከሩ በኋላ ሊፈቱ ይገባል። ይህ ድንጋጌ ግን ለውሻው፣ ለድመቱ፣ ለይብራው ወይም ለዶሮው አያጠቅልልም። አንቀጽ 40፦ ዝምድናን፣ ትዳርንና ጎረቤቱንም አክበራቸው። አንቀጽ 41፦ ጠላቱን መግደል ቢፈቀድም እርሱን ማዋረድ ግን አይፈቀደም። አንቀጽ 42፦ በታላቁ ማህበር፣ በሕጋዊ አመካሪዎቻችሁ ደስ ይበላችሁ። አንቀጽ 43፦ ባላ ፋሴኬ ኩያቴ የሥነ ስርዓት ዋና አለቃና በማንደን ዋና አማላጅ ሆኖ ይሰየማል። እርሱ ከወገኖቹ ሁሉ በተለይም ከንጉሱ ቤተሠብ ጋራ መቃለድ ይችላል። አንቀጽ 44፦ እነዚህን ደንቦች የሚጥስ ሁሉ ይቀጣል። ሰው ሁሉ ተግባራዊ ሆነው እንዲጸኑ ይታዘዛል። ሕገ መንግሥታት የአፍሪካ ታሪክ
9191
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%8B%B3
ካናዳ
ካናዳ በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው። አሥሩ አውራጃዎች እና ሦስት ግዛቶች ከአትላንቲክ ውቅያኖስ እስከ ፓሲፊክ ውቅያኖስ እና በሰሜን በኩል እስከ አርክቲክ ውቅያኖስ ድረስ 9.98 ሚሊዮን ስኩዌር ኪሎ ሜትር (3.85 ሚሊዮን ስኩዌር ማይል) የሚሸፍኑ ሲሆን ይህም በጠቅላላው የዓለማችን ሁለተኛዋ ትልቅ አገር ያደርጋታል። ደቡባዊ እና ምዕራባዊ ድንበሯ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር፣ 8,891 ኪሎ ሜትር (5,525 ማይል) የሚዘረጋው፣ የዓለማችን ረጅሙ የሁለት-ብሔራዊ የመሬት ድንበር ነው። የካናዳ ዋና ከተማ ኦታዋ ሲሆን ሦስቱ ትላልቅ የሜትሮፖሊታን አካባቢዎች ቶሮንቶ፣ ሞንትሪያል እና ቫንኮቨር ናቸው። የአገሬው ተወላጆች ለሺህ አመታት ያለማቋረጥ አሁን ካናዳ በምትባል ቦታ ኖረዋል። ከ 16 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የብሪቲሽ እና የፈረንሳይ ጉዞዎች አሰሳ እና በኋላ በአትላንቲክ የባህር ዳርቻ ሰፈሩ። በተለያዩ የትጥቅ ግጭቶች ምክንያት ፈረንሳይ በ1763 በሰሜን አሜሪካ የሚገኙትን ቅኝ ግዛቶቿን በሙሉ ማለት ይቻላል አሳልፋ ሰጠች። በ1867 ከብሪቲሽ ሰሜን አሜሪካ ሶስት ቅኝ ግዛቶች ጋር በኮንፌዴሬሽን በኩል ካናዳ በአራት ግዛቶች የፌዴራል ግዛት ሆነች። ይህ የግዛቶች እና ግዛቶች መጨመር እና ከዩናይትድ ኪንግደም የራስ ገዝ አስተዳደርን የማሳደግ ሂደት ጀመረ። ይህ እየሰፋ ያለው የራስ ገዝ አስተዳደር እ.ኤ.አ. በ1931 በዌስትሚኒስተር ህግ ጎልቶ ታይቷል እና በካናዳ ህግ 1982 የተጠናቀቀ ሲሆን ይህም በዩናይትድ ኪንግደም ፓርላማ ላይ የህግ ጥገኝነትን አቋርጧል። ካናዳ በዌስትሚኒስተር ወግ ውስጥ የፓርላማ ዲሞክራሲ እና ሕገ-መንግስታዊ ንጉሳዊ አገዛዝ ነች። የአገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ጠቅላይ ሚኒስትር ነው - በተመረጠው የህዝብ ምክር ቤት እምነት ለማዘዝ ባለው ችሎታው ቢሮውን የሚይዝ እና በጠቅላይ ገዥው የተሾመ ፣ ንጉሱን በመወከል ፣ ርዕሰ መስተዳድር ሆኖ ያገለግላል። ሀገሪቱ የኮመንዌልዝ ግዛት ናት እና በፌዴራል ደረጃ በይፋ የሁለት ቋንቋ ተናጋሪ ነች። በአለም አቀፍ የመንግስት ግልጽነት፣የዜጎች ነፃነት፣የህይወት ጥራት፣የኢኮኖሚ ነፃነት እና የትምህርት መለኪያዎች ከፍተኛውን ደረጃ ይይዛል። የዓለማችን ብሄረሰቦች ልዩነት ካላቸው እና መድብለ-ባህል ካላቸው ሀገራት አንዷ ነች። ካናዳ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላት ረጅም እና ውስብስብ ግንኙነት በኢኮኖሚዋ እና በባህሏ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳድሯል። በከፍተኛ የበለጸገች ሀገር ካናዳ በአለም አቀፍ ደረጃ 24ኛ ከፍተኛ የስም የነፍስ ወከፍ ገቢ እና በሰብአዊ ልማት መረጃ ጠቋሚ አስራ ስድስተኛ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። የላቀ ኢኮኖሚዋ በአለም ዘጠነኛዋ ትልቁ ነው፣በዋነኛነት በተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብቷ እና በደንብ ባደጉ አለም አቀፍ የንግድ አውታሮች ላይ የተመሰረተ ነው። ካናዳ የተባበሩት መንግስታት፣ ኔቶ፣ 7፣ የአስር ቡድን፣ 20፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ድርጅት ()፣ የአለም ንግድ ድርጅት ()ን ጨምሮ የበርካታ ዋና ዋና አለም አቀፍ እና መንግስታዊ ተቋማት ወይም ቡድኖች አካል ነች። ፣ የተባበሩት መንግስታት የኮመንዌልዝ ፣ የአርክቲክ ካውንስል ፣ ድርጅት ፣ የእስያ-ፓሲፊክ የኢኮኖሚ ትብብር መድረክ እና የአሜሪካ መንግስታት ድርጅት። ሥርወ ቃል ለካናዳ ሥርወ-ቃል አመጣጥ የተለያዩ ንድፈ ሐሳቦች የተለጠፈ ቢሆንም፣ ስሙ አሁን ከቅዱስ ሎውረንስ ቃል ካናታ የመጣ እንደሆነ ተቀባይነት አግኝቷል፣ ትርጉሙም “መንደር” ወይም “ሰፈራ” ማለት ነው። በ1535 የዛሬው የኩቤክ ከተማ ተወላጆች ፈረንሳዊው አሳሽ ዣክ ካርቲየርን ወደ ስታዳኮና መንደር ለመምራት ቃሉን ተጠቅመውበታል። በኋላ በዚያ የተወሰነ መንደር ብቻ ሳይሆን መላውን አካባቢ ላይ አለቃ) ተገዢ መሆኑን ለማመልከት ካናዳ የሚለውን ቃል ተጠቅሟል; እ.ኤ.አ. በ 1545 የአውሮፓ መጽሃፎች እና ካርታዎች በሴንት ሎውረንስ ወንዝ አጠገብ ያለውን ትንሽ አካባቢ ካናዳ ብለው መጥቀስ ጀመሩ። ከ 16 ኛው እስከ 18 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ድረስ "ካናዳ" በቅዱስ ሎውረንስ ወንዝ አጠገብ ያለውን የኒው ፈረንሳይን ክፍል ያመለክታል. በ 1791 አካባቢው የላይኛው ካናዳ እና የታችኛው ካናዳ የሚባሉ ሁለት የእንግሊዝ ቅኝ ግዛቶች ሆነ። እ.ኤ.አ. በ1841 እንደ ብሪቲሽ የካናዳ ግዛት እስከ ኅብረታቸው ድረስ እነዚህ ሁለት ቅኝ ግዛቶች ካናዳዎች ተብለው ይጠሩ ነበር። እ.ኤ.አ. በ1867 ኮንፌዴሬሽን ካናዳ በለንደን ኮንፈረንስ ለአዲሲቷ ሀገር ህጋዊ ስም ተቀበለች እና ዶሚኒዮን የሚለው ቃል የሀገሪቱ ርዕስ ሆኖ ተሰጠ። እ.ኤ.አ. በ1950ዎቹ የካናዳ ዶሚኒየን የሚለው ቃል በዩናይትድ ኪንግደም ጥቅም ላይ አልዋለም ነበር፣ ይህም ካናዳን “የኮመንዌልዝ ግዛት” አድርጋ ነበር የምትቆጥረው። የሉዊስ ሴንት ሎረንት መንግስት በ1951 በካናዳ ህግጋት ውስጥ ዶሚኒዮን የመጠቀም ልምድን አቆመ። የካናዳ ሕገ መንግሥት ሙሉ በሙሉ በካናዳ ቁጥጥር ሥር እንዲሆን ያደረገው የካናዳ ሕግ 1982፣ ለካናዳ ብቻ ነው የተመለከተው። በዚያው ዓመት በኋላ የብሔራዊ በዓል ስም ከዶሚኒየን ቀን ወደ ካናዳ ቀን ተቀየረ። ዶሚኒዮን የሚለው ቃል የፌደራል መንግስትን ከክልሎች ለመለየት ጥቅም ላይ ውሏል, ምንም እንኳን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ፌዴራል የሚለው ቃል የበላይነትን ተክቷል. መንግስት እና ፖለቲካ ካናዳ “ሙሉ ዲሞክራሲ”፣ የሊበራሊዝም ባህል ያለው፣ እና የእኩልነት፣ መጠነኛ የፖለቲካ አስተሳሰብ ያላት ተብላ ትገለጻለች። በማህበራዊ ፍትህ ላይ ያለው ትኩረት የካናዳ የፖለቲካ ባህል መለያ አካል ነው። ሰላም፣ ሥርዓት እና መልካም አስተዳደር፣ ከተዘዋዋሪ የመብት ሰነድ ጎን ለጎን የካናዳ መንግስት መስራች መርሆች ናቸው።በፌዴራል ደረጃ፣ ካናዳ በሁለት አንጻራዊ ማዕከላዊ ፓርቲዎች “የደላላ ፖለቲካ”ን በሚለማመዱ፣[ሀ] የመሃል ግራኝ የካናዳ ሊበራል ፓርቲ እና የመሃል ቀኝ ወግ አጥባቂ የካናዳ ወግ አጥባቂ ፓርቲ (ወይም ቀዳሚዎቹ) ተቆጣጥሯል። በታሪክ ቀዳሚው ሊበራል ፓርቲ በካናዳ የፖለቲካ ስፔክትረም መሃል ላይ ቆሞ፣ ወግ አጥባቂው ፓርቲ በቀኝ በኩል እና አዲሱ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ግራውን ተቆጣጥሯል። የቀኝ እና የግራ ፖለቲካ በካናዳ ማህበረሰብ ውስጥ ጎልቶ የሚታይ ሃይል ሆኖ አያውቅም። በ 2021 ምርጫ አምስት ፓርቲዎች ለፓርላማ የተመረጡ ተወካዮች ነበሯቸው - ሊበራል ፓርቲ ፣ በአሁኑ ጊዜ አናሳ መንግስት ይመሰርታል ። ኦፊሴላዊ ተቃዋሚ የሆኑት ወግ አጥባቂ ፓርቲ; አዲሱ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ; ብሎክ ኩቤኮይስ; እና የካናዳ አረንጓዴ ፓርቲ። ካናዳ በህገ-መንግስታዊ ንጉሳዊ ስርዓት ውስጥ የፓርላማ ስርዓት አላት - የካናዳ ንጉሳዊ አገዛዝ የአስፈጻሚ ፣ የሕግ አውጪ እና የፍትህ ቅርንጫፎች መሠረት ነው ። የግዛት ንግሥት ንግሥት ንግሥት ኤልዛቤት ናት ፣ እሱም የ 14 ሌሎች የኮመንዌልዝ አገሮች እና እያንዳንዱ ንጉስ ነች። የካናዳ 10 ግዛቶች። የካናዳ ንጉሠ ነገሥት የሆነው ሰው ከብሪቲሽ ንጉሠ ነገሥት ጋር አንድ ነው, ምንም እንኳን ሁለቱ ተቋማት የተለያዩ ቢሆኑም ንጉሠ ነገሥቱ በካናዳ አብዛኛውን የፌዴራል ንጉሣዊ ሥራዎቿን እንድትፈጽም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክር ተወካይ፣ ጠቅላይ ገዥውን ይሾማሉ። ንጉሣዊው ሥርዓት በካናዳ የሥልጣን ምንጭ ቢሆንም፣ በተግባር ግን አቋሙ በዋናነት ተምሳሌታዊ ነው። የአስፈፃሚ ስልጣኑን አጠቃቀም በካቢኔ የሚመራው የዘውዱ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ለተመረጠው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ (በአሁኑ ጀስቲን ትሩዶ) የመንግስት መሪ ተመርጦ የሚመራ ነው። ጠቅላይ ገዢው ወይም ንጉሠ ነገሥቱ፣ ቢሆንም፣ በአንዳንድ የአደጋ ሁኔታዎች ውስጥ ያለ አገልጋይ ምክር ሥልጣናቸውን ሊጠቀሙበት ይችላሉ። የመንግስትን መረጋጋት ለማረጋገጥ፣ ጠቅላይ ገዥው በተለምዶ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብዙሃነትን እምነት ሊያገኝ የሚችለውን የፖለቲካ ፓርቲ መሪ የሆነውን ግለሰብ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሾማል። የጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ቤት በመንግሥት ውስጥ ካሉት በጣም ኃይለኛ ተቋማት አንዱ ነው፣ አብዛኞቹን ሕግ አውጥቶ ለፓርላማ ማፅደቅ እና በዘውዱ ሹመት መምረጥ፣ ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ጠቅላይ ገዥው፣ ሌተና ገዥዎች፣ ሴናተሮች፣ የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኞች እና የዘውድ ኮርፖሬሽኖች እና የመንግስት ኤጀንሲዎች ኃላፊዎች. ሁለተኛው ከፍተኛ ወንበር ያለው ፓርቲ መሪ አብዛኛውን ጊዜ የኦፊሴላዊ ተቃዋሚዎች መሪ ይሆናል እና መንግስትን በቁጥጥር ስር ለማዋል የታለመ የተቃዋሚ ፓርላሜንታሪ ስርዓት አካል ነው።በኮሜንት ሃውስ ውስጥ ያሉት እያንዳንዳቸው 338 የፓርላማ አባላት በምርጫ አውራጃ ወይም በመጋለብ በቀላል ብዙነት ይመረጣሉ። በጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክር ወይም መንግሥት በምክር ቤቱ የመተማመን ድምፅ ካጣ በጠቅላይ ገዥው ጠቅላላ ምርጫ መጥራት አለበት። ሕገ መንግሥት አንቀጽ 1982 በምርጫዎች መካከል ከአምስት ዓመት በላይ ማለፍ እንደሌለበት ያስገድዳል፣ ምንም እንኳን የካናዳ የምርጫ ሕግ ​​በጥቅምት ወር የተወሰነ የምርጫ ቀን በአራት ዓመታት ውስጥ ቢገድበውም። ወንበራቸው በክልል የተከፋፈለው 105 የሴኔት አባላት እስከ 75 አመት ድረስ ያገለግላሉ። የካናዳ ፌደራሊዝም የመንግስትን ሃላፊነት በፌዴራል መንግስት እና በአስሩ ክልሎች መካከል ይከፍላል። የክልል ህግ አውጭዎች ዩኒካሜራሎች ናቸው እና ከኮመንስ ሃውስ ጋር በሚመሳሰል የፓርላማ ፋሽን ይሰራሉ። የካናዳ ሶስት ግዛቶችም ህግ አውጪዎች አሏቸው፣ ነገር ግን እነዚህ ሉዓላዊ አይደሉም እና ከክልሎች ያነሱ ህገመንግስታዊ ሀላፊነቶች አሏቸው። የክልል ህግ አውጪዎችም ከክልላዊ አቻዎቻቸው በመዋቅር ይለያያሉ። የካናዳ ባንክ የአገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ነው። በተጨማሪም የፋይናንስ ሚኒስትር እና የኢኖቬሽን፣ ሳይንስ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የስታቲስቲክስ ካናዳ ኤጀንሲን ለፋይናንስ እቅድ እና ኢኮኖሚ ፖሊሲ ልማት ይጠቀማሉ። የካናዳ ባንክ በካናዳ የባንክ ኖቶች መልክ ገንዘብ የማውጣት ስልጣን ያለው ብቸኛ ባለስልጣን ነው። ባንኩ የካናዳ ሳንቲሞችን አይሰጥም; በሮያል ካናዳ ሚንት የተሰጡ ናቸው። የካናዳ ሕገ መንግሥት የአገሪቱ የበላይ ሕግ ነው፣ እና የተፃፉ ጽሑፎችን እና ያልተፃፉ ስምምነቶችን ያካትታል። የሕገ መንግሥት ሕግ፣ 1867 (ከ1982 በፊት የብሪቲሽ ሰሜን አሜሪካ ሕግ በመባል የሚታወቀው)፣ በፓርላማ ቅድመ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ አስተዳደር እና በፌዴራልና በክልል መንግሥታት መካከል የተከፋፈለ ሥልጣንን ያረጋግጣል። እ.ኤ.አ. ቻርተሩ በማናቸውም መንግስት ከመጠን በላይ መጨናነቅ የማይችሉ መሰረታዊ መብቶችን እና ነጻነቶችን ዋስትና ይሰጣል - ምንም እንኳን አንቀፅ ቢኖርም ፓርላማ እና የክልል ህግ አውጪዎች የተወሰኑ የቻርተሩን ክፍሎች ለአምስት ዓመታት እንዲሻሩ ያስችላቸዋል።የካናዳ የፍትህ አካላት ህጎችን በመተርጎም ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወቱ ሲሆን ህገ መንግስቱን የሚጥሱ የፓርላማ ተግባራትን የመምታት ስልጣን አለው። የካናዳ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛው ፍርድ ቤት እና የመጨረሻ ዳኛ ሲሆን ከታህሳስ 18 ቀን 2017 ጀምሮ በካናዳ ዋና ዳኛ ሪቻርድ ዋግነር ሲመራ ቆይቷል። ዘጠኙ አባላቶቹ የሚሾሙት በጠቅላይ ሚኒስትር እና በፍትህ ሚኒስትር ምክር ነው። ሁሉም የበላይ እና ይግባኝ ሰሚ ዳኞች የሚሾሙት መንግስታዊ ካልሆኑ የህግ አካላት ጋር በመመካከር ነው። የፌደራሉ ካቢኔ በክልል እና በክልል አውራጃ ላሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ዳኞችን ይሾማል። የፍትሐ ብሔር ሕግ የበላይ በሆነበት በኩቤክ ካልሆነ በስተቀር በሁሉም ቦታ የጋራ ሕግ ይሠራል። የወንጀለኛ መቅጫ ህግ የፌደራል ሃላፊነት ብቻ ነው እና በመላው ካናዳ አንድ አይነት ነው።የወንጀል ፍርድ ቤቶችን ጨምሮ የህግ አስከባሪ አካላት በክልል እና በማዘጋጃ ቤት የፖሊስ ሃይሎች የሚመራ የክልል ሃላፊነት ነው። ነገር ግን፣ በአብዛኛዎቹ የገጠር አካባቢዎች እና አንዳንድ የከተማ አካባቢዎች፣ የፖሊስ ሃላፊነት ለፌዴራል ሮያል ካናዳ ተራራ ፖሊስ ውል ተሰጥቷል። የካናዳ አቦርጂናል ሕግ በካናዳ ውስጥ ላሉ ተወላጆች የተወሰኑ ሕገ መንግሥታዊ እውቅና ያላቸውን መብቶች እና የመሬት እና ልማዳዊ ድርጊቶችን ይሰጣል። በአውሮፓውያን እና በብዙ ተወላጆች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማስታረቅ የተለያዩ ስምምነቶች እና የጉዳይ ህጎች ተቋቋሙ። በተለይም በ1871 እና 1921 መካከል በካናዳ ተወላጆች እና በግዛቱ ላይ በነበረው የካናዳ ንጉስ መካከል ተከታታይ አስራ አንድ አስራ አንድ ስምምነቶች ተፈርመዋል። የአቦርጂናል ህግ ሚና እና የሚደግፏቸው መብቶች በህገ-መንግስቱ ህግ አንቀጽ 35 1982 በድጋሚ ተረጋግጠዋል።እነዚህ መብቶች እንደ ጤና አጠባበቅ በህንድ የጤና ሽግግር ፖሊሲ እና ከቀረጥ ነፃ መውጣትን የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ሊያካትት ይችላል። የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ካናዳ እንደ መካከለኛ ሃይል እውቅና ያገኘችው በአለም አቀፍ ጉዳዮች ውስጥ ባለ ብዙ ወገን መፍትሄዎችን የመከተል ዝንባሌ ስላለው ነው። በአለም አቀፍ ሰላም ማስከበር እና ደህንነት ላይ የተመሰረተ የካናዳ የውጭ ፖሊሲ በህብረቶች እና በአለም አቀፍ ድርጅቶች እና በብዙ የፌደራል ተቋማት ስራ ይከናወናል።በ20ኛው ክፍለ ዘመን የካናዳ የሰላም ማስከበር ሚና በአለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። የካናዳ መንግስት የውጭ ዕርዳታ ፖሊሲ ስትራቴጂ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦችን ለማሳካት አጽንዖት የሚሰጥ ሲሆን ለውጭ ሰብአዊ ቀውሶች ምላሽ ለመስጠትም እገዛ ያደርጋል። ካናዳ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መስራች አባል የነበረች ሲሆን በአለም ንግድ ድርጅት፣ በጂ20 እና በኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ድርጅት (ኦኢሲዲ) አባልነት አባል ነች። ካናዳ የተለያዩ የአለም አቀፍ እና ክልላዊ ድርጅቶች እና የኢኮኖሚ እና የባህል ጉዳዮች መድረኮች አባል ነች። እ.ኤ.አ. በ 1976 ካናዳ የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳንን ተቀበለች ። ካናዳ በ 1990 የአሜሪካ መንግስታት ድርጅትን () ተቀላቀለች እና በ 2000 የ አጠቃላይ ጉባኤን እና በ 2001 የአሜሪካ 3 ኛ ስብሰባን አስተናግዳለች ። ካናዳ ግንኙነቷን ለማስፋት ትፈልጋለች። በእስያ-ፓሲፊክ ኢኮኖሚ ትብብር መድረክ () አባልነት ወደ ፓሲፊክ ሪም ኢኮኖሚዎች። ካናዳ እና ዩናይትድ ስቴትስ ከዓለም ረጅሙን ያልተከለለ ድንበር ይጋራሉ፣ በወታደራዊ ዘመቻዎች እና ልምምዶች ላይ ትብብር ያደርጋሉ፣ እና አንዳቸው የሌላው ትልቁ የንግድ አጋር ናቸው። ካናዳ ግን ራሱን የቻለ የውጭ ፖሊሲ አላት። ለምሳሌ፣ ከኩባ ጋር ሙሉ ግንኙነት ትኖራለች እና በ2003 የኢራቅ ወረራ ላይ ለመሳተፍ ፈቃደኛ አልሆነችም። ካናዳ ከዩናይትድ ኪንግደም እና ከፈረንሳይ እና ከሌሎች የቀድሞ የእንግሊዝ እና የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ጋር በካናዳ የኮመን ዌልዝ ኦፍ ኔሽን እና በድርጅት አባልነት ታሪካዊ ግንኙነት አላት። ካናዳ ከኔዘርላንድስ ጋር አወንታዊ ግንኙነት እንዳላት ይታወቃል። ካናዳ ከብሪቲሽ ኢምፓየር እና ኮመንዌልዝ ጋር የነበራት ጠንካራ ትስስር በብሪቲሽ ወታደራዊ ጥረቶች በሁለተኛው የቦር ጦርነት ፣ አንደኛው የዓለም ጦርነት እና ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከፍተኛ ተሳትፎ አስከትሏል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ካናዳ የባለብዙ ወገንተኝነት ተሟጋች በመሆን ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን ከሌሎች አገሮች ጋር በመተባበር ለመፍታት ጥረት በማድረግ ላይ ነች። በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት ካናዳ ለተባበሩት መንግስታት በኮሪያ ጦርነት ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረከተች ሲሆን የሰሜን አሜሪካ የኤሮስፔስ መከላከያ ኮማንድ () ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በመተባበር ከሶቭየት ህብረት ሊደርስ የሚችለውን የአየር ላይ ጥቃት ለመከላከል መሰረተች።እ.ኤ.አ. በ 1956 በስዊዝ ቀውስ ወቅት ፣ የወደፊቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሌስተር ቢ ፒርሰን የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲቋቋም ሀሳብ በማቅረብ ውጥረቱን አቃለሉት ፣ ለዚህም የ 1957 የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሰጥቷቸዋል ። ይህ የመጀመሪያው የተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ እንደመሆኑ መጠን ፒርሰን ብዙውን ጊዜ የፅንሰ-ሃሳቡ ፈጣሪ ተብሎ ይታሰባል። ካናዳ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ 1989 ድረስ እያንዳንዱን የተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር ጥረትን ጨምሮ ከ50 በላይ የሰላም አስከባሪ ተልእኮዎችን አገልግላለች እና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በሩዋንዳ ፣ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ እና በሌሎችም ዓለም አቀፍ ተልእኮዎች ኃይሏን ስትጠብቅ ቆይታለች። ካናዳ አንዳንድ ጊዜ በውጪ ሀገራት ተሳትፎዋ በተለይም በ1993 በሶማሊያ ጉዳይ ውዝግብ ገጥሟታል። እ.ኤ.አ. በ2001 ካናዳ ወታደሮቿን ወደ አፍጋኒስታን አሰማርታ የዩናይትድ ስቴትስ የማረጋጋት ሃይል እና በተባበሩት መንግስታት የተፈቀደለት በኔቶ የሚመራው የአለም አቀፍ የፀጥታ ድጋፍ ሃይል አካል ሆኖ ነበር። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 2007 የካናዳ የአርክቲክ ግዛት የይገባኛል ጥያቄ ሩሲያውያን ወደ ሰሜን ዋልታ ካደረጉት የውሃ ውስጥ ጉዞ በኋላ ተፈትኗል። ካናዳ ያንን አካባቢ ከ1925 ጀምሮ እንደ ሉዓላዊ ግዛት ወስዳዋለች። በሴፕቴምበር 2020 ካናዳ የኮቪድ-19 ክትባቶች ግሎባል ተደራሽነት () ፕሮግራምን ተቀላቀለች፣ ይህም ዓላማው የ -19 ክትባት ለሁሉም አባል ሀገራት እኩል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እና ለመርዳት ነው። ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አገሮች ደህንነቱ የተጠበቀ የመድኃኒት መጠን። ሀገሪቱ ወደ 79,000 የሚጠጉ ንቁ ሰራተኞች እና 32,250 የተጠባባቂ ሰራተኞችን የሚይዝ ፕሮፌሽናል፣ በጎ ፍቃደኛ ወታደራዊ ሀይልን ትቀጥራለች። የተዋሃደው የካናዳ ኃይሎች (ሲኤፍ) የካናዳ ጦርን፣ የሮያል ካናዳ ባህር ኃይልን እና የሮያል ካናዳ አየር ኃይልን ያጠቃልላል። እ.ኤ.አ. በ2013፣ የካናዳ ወታደራዊ ወጪ ወደ 19 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ፣ ወይም ከአገሪቱ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (ጂዲፒ) አንድ በመቶ አካባቢ ነበር። የ2016 የመከላከያ ፖሊሲ ግምገማን ተከትሎ "ጠንካራ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና የተሳተፈ" የተባለውን ተከትሎ፣ የካናዳ መንግስት በሚቀጥሉት አስርት አመታት ውስጥ የሀገሪቱን የመከላከያ በጀት የ70 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን አስታውቋል። የካናዳ ጦር ሃይሎች 88 ተዋጊ አውሮፕላኖች እና 15 የባህር ኃይል ወለል ተዋጊዎችን በዓይነት 26 ፍሪጌት ዲዛይን ላይ በመመስረት ይገዛሉ። የካናዳ አጠቃላይ ወታደራዊ ወጪ በ2027 ወደ $32.7 ቢሊዮን ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።የካናዳ ጦር በአሁኑ ጊዜ ከ3000 በላይ ሰራተኞችን ወደ ባህር ማሰማራቱ ኢራቅ፣ዩክሬን እና ካሪቢያን ባህርን ጨምሮ
53968
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%9B%E1%88%86%E1%8B%AD%20%E1%8C%BD%E1%8C%8C%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A9
እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ
እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ (ከምንኩስናቸው በፊት ይጠሩበት በነበረው ስማቸው የውብዳር ገብሩ) ታኅሣሥ 4 ቀን 1915 ዓ.ም. አዲስ አበባ ነበር የተወለዱት። ገና የስድስት ዓመት ሕጻን ሳሉ ከታላቅ እኅታቸው ከሥንዱ ገብሩ ጋር ወደ ስዊትዘርላንድ ሔደው “ሞንት ሚራል” በተባለ አካዳሚ ትምህርት ይጀምራሉ። በትምህርት ቤቱ ውስጥ ከቀለም ትምህርቱ በተጓዳኝ ቫየሊን እና ፒያኖ አጥንተዋል። የውብዳር ገብሩ 11 ዓመት ሲኾናቸው፣ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ ጣሊያን ኢትዮጵያን ወራ ነበር። ከንቲባ ገብሩም መላ ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ ጎሬ ለመሠደድ ተገደዱ። የእኅቶቻቸው እና የእርሳቸው ትምህርት ተቋርጦ ከደስታ ገብሩ እና ከገነት ገብሩ ጋር በስደት ቆይተዋል። እማሆይ ጽጌ ማርያም የጽሕፈት መኪና መምታት ተምረው ስለነበረ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለጥቂት ጊዜ በጸሐፊነት ሠርተዋል። ሙዚቃን በከፍተኛ ደረጃ ለመማር ቁርጥ ውሳኔ ላይ የደረሱት ከዚህ ጊዜ በኋላ ነበር። ይህን ውሳኔያቸውን በማስታወሻቸው እንዲህ ሲሉ አስፍረውታል። “እንደገና አባባን አስቸግሬ፤ ጃንሆይን እንዲለምኑልኝ አስደርጌ ወደ ውጪ ሀገር ሔጄ የሙዚቃ ትምህርቴን እንድቀጥል ተፈቅዶልኝ ወደ ካይሮ ሔድኩኝ። ትካዜ እንደ ጓደኛ አይለየኝም ነበር። ብዙ የፍቅር መጻሕፍትን ስለማነብ ስለ ሰው ልጅ ጥሩ አስተሳሰብ አልነበረኝም። ሰው አታላይ ነው፣ ውሽታም ነው በማለት ሰውን እምብዛም አላምንም ነበር።” ይላሉ እማሆይ። ለከፍተኛ የሙዚቃ ትምህርት ወደ ግብጽ ሔደው “ቬሉኑስ ኮንሰርቫቶሪ ኦፍ ሉቺኒያ” በተባለው የሙዚቃ ትምህርት ቤት አሌክሳንደር ኮንትሮቪች በተባለ ፖላንዳዊ የሙዚቃ መምህር ሥር ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። አሌክሳንደር ኮንትሮቪች ኋላ ላይ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ፤ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ትዕዛዝ የክብር ዘበኛ ሙዚቃን አደራጅቶ፤ በ1948 ዓ.ም. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኦርኬስትራ ሙዚቀኞች በመምራት ከፍተኛ አስተዋጽዖ የነበረው የሙዚቃ ባለሙያ ነበር። እማሆይ ከትምህርታቸው በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የሙዚቃ ቅማሬዎቻቸውን ማዘጋጀት ጀመሩ። “በዚህ ጊዜ ውስጥ” ይላሉ ወንድማቸው ኮ/ል ዳዊት ገብሩ። “በዚህ ጊዜ ውስጥ ከዕለታት አንድ ቀን የንጉሣዊ በተሰብ የኾኑ አንድ ሰው ለኹለት ዓመት ትምህርት ወደ እንግሊዝ እንድትሔድ የቅድሞሽ ቢከፍሉላትም፣ የይለፍ ወረቀቱን ኹሉ ይዛ ሳለ፣ ‘ከበላይ የመጨረሻ ፈቃድ አልተገኘም’ ተብላ ቀረች። ይህ ልክ በእኔ የደረሰብኝ ዓይነት ነው፤” ይላሉ ኮ/ል ዳዊት ገብሩ በመጽሐፋቸው። “አባቴ በ1922 ዓ.ም. …ለትምህርት ወደ ጀርመን ሊልኩኝ ቢያስቡም፤ የትምህርት ሚኒስትሩ ሳህሌ ጸዳሉ ተመሳሳይ ዕግድ በማድረግ የትምህርት ዕድሌን አጨናግፈውብኛል። እኔ ብዙ ስላየሁ ቻልኩት እኅቴ ግን አልቻለችውም።” በማለት አጋጣሚውን በኀዘን ይገልፁታል። በወጣትነታቸው በወሰኑት በዚህ የምንኩስና ሕይወት አባትታቸው እና እናታቸው ከፍተኛ ኀዘን ላይ ወደቁ። ብዙም አልቆዩ፤ እማሆይ በመነኮሱ በኹለት ዓመታቸው አባታቸው ከንቲባ ገብሩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ከዚያ በኋላ እማሆይ ሙሉ ጊዜያቸውን ለሙዚቃ ቅማሬ እና ለመንፈሳዊው ግልጋሎት ብቻ ወሰኑ። የመጀመሪያ ቅማሬያቸውን ለማስቀረጽ ወሰኑ። የዚህ ሙዚቃ የማስቀረጹ ውሳኔ፤ የራሱ የኾነ ምክንያት ነበረው። “ቅማሬዬን በሸክላ ለማስቀረጽ ያነሳሳኝ ዐቢይ ምክንያት ነበር። ጎንደር በነበርኩበት ጊዜ በየቤተክርስቲያኑ የማይጠገበውን ማኅሌት ሰምቼ ስመለስ፤ እደጅ የአገር ቤት ተማሪዎች በየሜዳው ጥቅልል ብለው ተኝተው አያለሁ። ብጠይቅ ሌሊት ቤተክስቲያን ያደሩ ናቸው፣ ጥግና ቤት የሌላቸው። በዚህም ልቤ ተነካ፣ አዘንኩ። እኔ ሀብት የለኝ፤ ያለችኝ ያቺው ሙዚቃዬ። ስለዚህ አስኪ ሙዚቃዬን ላስቀርጽ እና ሽያጩን እነዚህ ልጆች ገብተው በነጻ የሚያድሩበት ቤት ላቋቁም አልኩ። መከረኞቹም አሉ ሸክላውም ተቀረጸ። ነገር ግን ተንኮለኛ አይጠፋምና ለሽያጭ ከመቅረቡ በፊት እንጉሡ ጆሮ ስለ ደረሰ ሐሳቡ መና ቀረ መሞከሬ ግን አልቀረም።” ይህንን በመሰለ “እርሳቸው ያልተረጋጋ” በሚሉት ሕይወት እስከ 1975 ዓ.ም. ከቆዩ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ሔዱ። እማሆይ በደብረ ገነት ኪዳነ ምሕረት ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ ኖረዋል። ላለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት ስላሉበት ኹኔታ ምንም ዓይነት ዐዲስ ዜና ተሰምቶ ስለማይታወቅ በሕይወት መኖራቸውን የተጠራጠሩ ብዙዎች ነበሩ። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን፣ ሥራዎቻቸው የታላቅ ሙዚቀኞችን ቀልብ መሳብ ጀመረ። በወጣትነታቸው ብዙ መሥዋዕትነት የከፈሉለት፣ ማንም ልብ ሳይለው የዘሩት የረቂቅ ሙዚቃ የቅማሬ ዘር፤ ዛሬ ላይ ብዙዎች እርሳቸውን ብለው፣ የእርሳቸውን ሙዚቃ እንዲያጠኑ እያደረገ ነው። የዓለም ታላላቅ የዜና የዓለም ታላላቅ የዜና አውታሮችም ከ2013 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ስለ እማሆይ ሙዚቃዎች አዳዲስ ነገሮችን ማቅረብ ጀምረዋል። በ2013ቱ የኢየሩሳሌም የባህል ክብረ በዓል ከተከናወኑ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በእማሆይ ሕይወት ታሪክ እና የሙዚቃ ሥራዎች ዙሪያ ያተኮሩ ተግባራት ነበሩ። ባለኹለት ጥራዝ መጻሕፍትን በእማሆይ የሕይወት እና የሙዚቃ ሥራዎች ላይ መታተም ችለዋል። የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን በኖታ የያዘ ባለ 146 ገጽ መጽሐፍም ታትሟል። እንደ ናዳቭ ሀርፐር ያሉ የእስራኤል ታላላቅ ሙዚቀኞች ስለ እማሆይ ሥራዎች ጥልቀት ምስክርነት እየተሰጡ ይገኛሉ። በወጣትነት ዕድሜ የተሠራ የአስተውሎት ሥራ የኋላ ኋላ የራሱ ትንሣኤ ይኖረዋል። የእማሆይ ጽጌ ማርያም ሕይወት በሙዚቃ በብዙ ተፈትነዋል። ከመንፈሳዊ ሕይታቸው ጋር የሚቃረን የሚመስላቸው አንዳንዶች፣ ሙያቸውን እና የሙዚቃ ፍቅራቸውን አጣጥለውባቸዋል። የሕይወታቸውን አቅጣጫ ፍጹም በማይገመት መንገድ እንዲጓዝ ያደረገም ነው። ከሀገራቸው አሰድዶ በሌላ በዓት ተነጥለው እንዲኖሩ ያደረገ ነው። ግን ከዚህ ኹሉ በኋላ የስማቸውን ትንሣኤ ዕድለኛ ኾነው፣ ከዘጠኝ ዐሥርት ዓመታት በኋላ በታላቅ ክብር ከብዙዎች ብድራቱን አግኝተውበታል። በቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር ቤት ከንጉሠ ነገሥቱ ብቻ በቀር ማንም በትዕግሥት ሊያዳምጠው ያልቻለው ኮንሠርታቸው፤ ሐምሌ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥራዎቻቸውን በሚጫወቱ ወጣቶች አማካኝነት ከ1800 በላይታዳሚያን በተገኙበት በአድናቆት ተመልካች አግኝቷል። ገና ያልተደመጡት አዳዲሶቹ ስድስት ክላሲካል ቅማሬዎቻቸው በትልቅ ኦርኬስትራ ሊቀርቡ ዝግጅት እየተደረገ ነው። ውልደት እና እድገት የውብዳር ገብሩ 11 ዓመት ሲኾናቸው፣ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ ጣሊያን ኢትዮጵያን ወራ ነበር። ከንቲባ ገብሩም መላ ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ ጎሬ ለመሠደድ ተገደዱ። የእኅቶቻቸው እና የእርሳቸው ትምህርት ተቋርጦ ከደስታ ገብሩ እና ከገነት ገብሩ ጋር በስደት ቆይተዋል። ዚህ በኋላ የወጣቷ፣ በሙዚቃ ብዙ የመግፋት ጉጉት የነበራት የየውብዳር ገብሩ የሕይወት መስመር ሌላ አቅጣጫ ያዘ። የዚህ ዕድል መሰናከል ምን እንዳስከተለ የእማሆይ ማስታወሻ እንዲህ ይገልፀዋል።“የመጨረሻ ዕድሌ በመሰበሩ፣ መንፈሴ ተሰባብሮ፣ ሞትን ብቻ ፈለግኹ። ከ15 ቀን በላይ እህል ውኃ ሳልቀምስ ጥቁር ባዶ ቡና ብቻ እየጠጣሁ ስሰነብት፤ ያው የሞት ጥላ በላዬ ላይ ሲያንዣብብ፣ የመጨረሻ ቁርባን እንዲሰጠኝ ጠይቄ አንድ ቄስ እስከነበርኩበት ምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም አጠገብ እነበረው ሆስፒታል ድረስ መጥተው አቆረቡኝ። የዚህ ዓለም ፍቅር እና የመኖር ፍላጎት ከኅሊናዬ ፈጽሞ ተወገደ፤” ይላሉ። በቤተሰቦቻቸው ርብርብ ሕይወታቸው በቤተሰቦቻቸው ርብርብ ሕይወታቸው ተርፎ ጥቂት የተጽናኑት እማሆይ፤ ቤተሰቦቻቸውን አዘናግተው ወደ ግሼን ደብረከርቤ ተጓዙ። “ለኹለት ዓመታት አንድ ቀን ሳይቋረጥብኝ ሰዓታቱንም፣ ቅዳሴውንም ሥራውንም ከዘለቅሁት በኋላ ስቆረጠልኝ። የኹለት ወር ፈቃድ እና ደመወዝ ይዤ ከአንድ ዓመት በፊት ከእናቴ ከወ/ሮ ካሣዬ ጋር ሔጄበት ወደነበረው ወደ ግሼን ማርያም ተጓዝኩ። ወደዚያ ስሔድ ግን ነፋስ መለወጥ አለብኝ ብዬ አባባን እና እናቴን አስፈቅጄ ነው። እነርሱ ምንም አልጠረጠሩም ነበረና ለሽርሽር የምሄድ መስሏቸው ፈቀዱልኝ።” ይላሉ። ከዚያም ለግሼኑ አቡነ ሚካኤል መመንኮስ እንደሚፈልጉ ይነግሯቸዋል። “ዘመዶችሽ በኋላ መጥተው ቢያስቸግሩስ?” ቢሏቸው፤ “በነፍሴ የሚያዝባት ሰው ካለ እኔ ሌላ የለም።” ስላሉዋቸው ምንኩስናው ተፈቀደላቸው። ከምንኩስናው በፊት በጸጉር የመላጨቱ ሥነ ሥርዓት ወቅት የተከሰተው ነገር እዚህ ላይ ሳይጠቀስ አይታለፍም። “ከእንክብካቤ እቅፍ ውስጥ ወጥቶ ተሞነጫጭሮ ትከሻዬ ላይ የተዘረገፈውን ፀጉሬን ዐይተው አቡነ ሚካኤል፤ ‘ይህ ጠጉር ደግሞ መላጨት አለበት፤ ’ አሉኝ። ቀጠል አድርጌ ኧረ እርሱስ ግድ የለም አልኳቸውና አባ ደሳለኝ የሚባሉትን የደሴ ግቢ መርቆርዮስ አስተዳዳሪ እንዲላጩኝ ጠየቅኳቸው። አባ ደሳለኝ ሲላጩኝ እጃቸው ለብዙ ጊዜ ሲያርፍ ‘ምን ኾነው ነው?’ ብዬ ዘወር ብዬ ሳያቸው፤ ዕንባ አውጥተው ሲያለቅሱ ዐየሁና ‘ምነው አባቴ ምን ኾኑ?’ ብላቸው፤ ‘አባቴ እንኳን ሲሞት አላለቀስኩም፣ እንዲያው አዝኜ ነው’ አሉኝ። እኔም ‘ምን ለፀጉሩ ነው ይህንን ያህል የሚያዝኑት’ ብዬ ቀለድኩባቸው። እንኳንስ ፀጉር ሌላም በነበረኝ ለጌታዬ የምሰጠው አልኳቸው።” ይላሉ። በዚህ ዕለት ማግስት የምንኩስና ሥርዓቱ ተፈጸመላቸው። ይህ ሲኾን ዕድሜያቸው 20ዎቹ መጀመሪያ ላይ ነበር። የዓለም ታላላቅ የዜና አውታሮችም ከ2013 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ስለ እማሆይ ሙዚቃዎች አዳዲስ ነገሮችን ማቅረብ ጀምረዋል። በ2013ቱ የኢየሩሳሌም የባህል ክብረ በዓል ከተከናወኑ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በእማሆይ ሕይወት ታሪክ እና የሙዚቃ ሥራዎች ዙሪያ ያተኮሩ ተግባራት ነበሩ። ባለኹለት ጥራዝ መጻሕፍትን በእማሆይ የሕይወት እና የሙዚቃ ሥራዎች ላይ መታተም ችለዋል። የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን በኖታ የያዘ ባለ 146 ገጽ መጽሐፍም ታትሟል። እንደ ናዳቭ ሀርፐር ያሉ የእስራኤል ታላላቅ ሙዚቀኞች ስለ እማሆይ ሥራዎች ጥልቀት ምስክርነት እየተሰጡ ይገኛሉ። የእማሆይ ጽጌማርያም ገብሩ ህልፈትን ተከትሎ በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ውስጥ "ዝክረ እማሆይ ጽጌማርያም ገብሩ" የተሰኘ የመታሰቢያ መረሃ ግብር በቀጣዩ 15 ቀናት ውስጥ እንደሚዘጋጅ መምህር ዕዝራ አባተ ለቢቢሲ ገልጸዋል። በዚህ የመታሰቢያ መረሃ ግብር ላይ "በተቻለ መጠን እማሆይን ጽጌማሪያም የሚያስታውስ መሰናዶ በያሬድ ሙዚቃ ትምህር ቤት ይከናወናል" ብለዋል መምህሩ። ይህ መሰናዶ "ወጣቶች እንዲያስታውሷቸው" ያለመ እንደሆነ ዕዝራ ተናግረዋል። አያይዘው እንደገለጹት የመሰናዶው ዋነኛ ይዘት የእማሆይ ጽጌማርያም ሙዚቃዊ አበርክቶ ይሆናል። "በዋነኛነት ትምህርታዊ አበርክቷቸው ላይ የሚያተኩር ይሆናል። በኢትዮጵያ ሙዚቃ ያላቸውን አስተዋጽኦም ይዳስሳል" ሲሉ አስረድተዋል። በዚህ የመታሰቢያ መረሃ ግብር ላይ ሙዚቀኞች እንዲሁም መምህራን ይሳተፉበታል ተብሎ እንደሚጠበቅም መምህር ዕዝራ አባተ ለቢቢሲ ገልጸዋል። ታዋቂ ስራዎች ማያ ከእማሆይ አሳዛኝ ቅንብሮቻቸውን እንደምትወድ ብሎም ሦስቱን ለይታ እንደምትወዳቸው ትናገራለች። "በእርግጥ ይሄ አሁን ላይ ያለ እንጂ እንደጊዜው፣ እንደ አየር ሁኔታው እና እንደ ስሜቴ ሊቀያየር ይችላል (ሳቅ)" ትላለች ማያ። ዘ ጋርዲያንስ ኦፍ ጌትሰማኔ፣ ጎልጎታ እና ጄሩሳሌም አሁን ላይ የምትወዳቸው እና የምታዳምጣቸው የእማሆይ ቅንብሮች ናቸው። "ዘ ጋርዲያንስ ኦፍ ጌትሰማኔ በሕብረ ቀለማት የተንቆጠቆጠ፣ ኮርድስ እና ፎልስ ሩር ኤግዞቲክ ፍላወር።
8994
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%88%B5%E1%8C%8B%20%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5
ግብረ ስጋ ግንኙነት
ግብረ ስጋ ግንኙነት ወይም ሩካቤ ስጋ ማለት በሴትና በወንድ መካከል ለስሜት እርካታ የሚደረግ ግንኙነት ወይም ፍቅር መሥራት ነው። ይህም ለመባዛት ወይም ለመዋለድ አስፈላጊ ከመሆኑ በላይ የወሲብን እርካታዊ ፍላጎት ለማሟላት ሊሆን ይችላል። በሥነ ሕይወት ዘርፍ ሲታይ ወሲብ፣ የእንስትን (ሴትን) እና የተባእትን (ወንድን) ዘር በማዋሃድ ወይንም በማዳቀል፣ የፍጡራን ዝርያ ()፣ ከአሮጌ ወደ አዲስ እየታደስ፡ በቅጥልጣይ ረገድ ለረዥም ጊዜ እንዲቆይ የሚያስችል፣ ተፈጥሮ የቸረችው ተፈጥሯዊ ተግባር ነው። በእያንዳንዱ የፍጡር ዝርያ ተባእትና እንስት ፆታዎች ይገኛሉ። እነዚህ ፆታዎች በየራሳቸው ዘርን ማስተላልፍ የሚችሉብት ልዮ የማዳቀያ ህዋሳትን በአካላቸው ወስጥ ይሠራሉ ወይንም ያዘጋጃሉ። እነዚህ ልዮ ህዋሳት 'ጋሜት' () በመባል ይታወቃሉ። እነዚህ ልዩ ህዋሳት በአካልቸው ተመሳሳይ (በተለይ በመባል የሚታወቁት) ሊሆኑ ቢችሉም፣ ነገር ግን በአብዛኛው ጊዜ ከተባእትና እንስት የሚገኙት የዘር ህዋሳት በቅርፃቸውም ሆነ በአኳኋናቸው ይለያያሉ። የወንዱ የዘር ህዋስ፣ ም'ጥን ያለና በትንሽ ይዘት ብዙ ዘራዊ ምልክቶችን ማጨቅ እንዲችል ሆኖ የተሠራ ሲሆን፣ ይህንንም ይዞ ረጅም ርቀት መጓዝ እንዲችል የፈሳሽ ውስጥ ተስለክላኪነት ባህርይ ወይንም ችሎታ አለው። የሴቷ ልዩ ህዋስ፣ ከወንዱ ህዋስ ጋር ሲስተያይ በአካሉ አንጋፋ ሲሆን፣ ይህ የሆነበትም ምክንያት ተንቀሳቃሽ ሳይሆን የረጋ ከመሆኑም ሌላ፣ ከተባእት ዘር ጋር ከተገናኘ በኋላ በውስጡ ለሚፈጠረው ሽል አስፈላጊውን የማፋፊያ ንጥረ ነገር መያዝ ስላለበት ነው። የአንድ ፍጡር ፆታ የሚታወቀው በሚፈጥረው የዘር ህዋሥ አይነት ነው። ተባእት ፍጡራን የተባእትን የዘር ህዋሥ () ሲፈጥሩ፣ እንሥት ፍጡራን የእንሥትን የዘር ህዋሥ () ይፈጥራሉ። የተወሰኑ ዝርያዎች፣ የተባእትንም የእንስትንም የዘር ህዋሥ ከአንድ ግላዊ አካል የሚያፈልቁ ሆነው ይገኛሉ። እነዚህ ፍናፍንት () በመባል ይታወቃሉ። አብዛኛውን ጊዜ የአንድ ዝርያ ተቃራኒ ፆታዎች፣ የተለያየ የአካል ቅርፅና የባህርይ ገጽታ ይታይባቸዋል። ይህ ልዩነት ሁለቱ ፆታዎች ያለባቸውን የእርባታ ኃላፊነትና የሚያስከትለውን አካላዊ ተፅእኖ ያንፀባርቃል። ወሲባዊ እርባታ ይህ ተግባር፣ ከላይ እንደተጠቀሰው፣ የእንስትና የተባእትን ዘር በማዋኃድ ወይንም በማዳቀል፣ ፍጡራን ዝርያ ()፣በተዋልዶ ከአሮጌ ወደ አዲስ እየተታደስ፡ በቅጥልጣይ ረገድ ለረዥም ጊዜ እንዲቆይ የሚያስችል፣ ተፈጥሯዊ ተግባር ነው። በዘር ሀዋሣት ውህደት ወቅት ክሮሞሶም () ከአንዱ ለጋሽ (ወላጅ) ወደሌላው ይተላለፋል። እያንዳንዱ ተሣታፊ ህዋሥ የለጋሾችን ግማሽ ክሮሞሶም ይይዛል። ግማሽ የአባት፣ ግማሽ የእናት ክሮሞሶሞች ተገናኛተው ይዋሃዳሉ ማለት ነው። ተወራሽ የዘር ምልክቶች፣ ዲ-አክሲ-ሪቦ-ኒውክሊክ አሲድ ወይንም ዲ-ኤን-ኤ በመባል በሚታወቀው፣ በክሮሞሶሞች ውስጥ የሚገኝ ንጥረ ነገር ውስጥ ሰፍረው ይገኛሉ። ይህ ውህደት ክግማሽ የአባት፣ ክግማሽ የእናት ክፍል የተስራ የክሮሞሶም ጥማድ ይፈጥራል። ክሮሞሶሞች በጥንድ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ ዳይፕሎይድ () ይባላሉ። ክሮሞሶሞች በአሃዳዊ ህላዌ ጊዜ ሃፕሎይድ () ይባላሉ። ዳይፕሎይድ የሃፕሎይድ ህዋስን (ጋሜት መፍጠር ይችላሉ። ይህ የሃፕሎይድ ጥንሰሳ ሂደት ሚዮሲስ () በመባል ይታወቃል። ሚዮሲስ የሚባለው ሂደት የክሮሞሶማዊ ቅልቅል () ሁኔታን ሊፈጥርም ይችላል። ይህ ሁኔታ መሳ በሆኑ ክሮሞሶምች መካከል የሚፈፀም ሲሆን፣ የክሮሞሶሙ ዲ-ኤን-ኤ ከባቢ ተቆርሶ ከሁለተኛው ክሮሞሶም ዲ-ኤን-ኤ ከባቢ ጋር ይዋሃዳል። ተራፊዎቹ ዲ-ኤን-ኤ እርስ በርሳቸው ባኳያቸው ይዋሃዳሉ። ውጤቱም በባህርይ ከበኩር ዳይፕሎይድ የተለየ አዲስ ዳይፕሎይድ መፍጠር ነው። ይህ የክሮሞሶም ቅልቅል ሂደት ከለጋሽ ወላጆች በተፈጥሮ ባህሪው የተለየ አዲስ ዝርያ () ይከስታል። በብዙ ፍጡራን የርቢ ሂደት ውስጥ የሀፕሎይድ ክስተት፣ ጋሜት በመፍጠር ላይ ብቻ ያተኮረ ነው። በዚህ ሁኔታ የሚገኙት ጋሜት እርስ በርሳቸው በመቀላቀል ዳይፕሎይድ መከሰት እንደሚችሉ ሆነው የተዘጋጁ ናቸው። እንዲሁም በሌሎች ፍጡራን ርቢ ጊዜ ጋሜት ራሳቸውን በመክፈል አዲስና ልዩ ልዩ የአካል ህዋሣትን መፍጠር ይችላሉ። እነዚህ በዚህ ሁኔታ የሚፈጠሩ የአካል ህዋሣት ሃፕሎይድ ክሮሞሶም ይኖሯቸዋል። በሁለቱም በኩል የሚገኙት ጋሜት በውጭ አካላቸው ተመሣሣይነት ያሳያሉ። ሆኖም ግን በአካላቸው የማይመሳሰሉ ጋሜት ይገኛሉ። በተለምዶ ተለቅ ያሉት ጋሜት የእንስት ህዋስ () ሲሆኑ፣ አነስ ያሉት ደግሞ የተባእት ህዋስ () ናቸው። በአካል መጠን ተልቅ ያለ ጋሜት የሚያመነጭ ግለፍጡር የእንስትነትን ፆታ ይይዛል፣ እንዲሁም አነስ ያለ ጋሜት የሚያመንጭ ግለፍጡር የተባእትን ፆታ ይይዛል። ሁለቱንም አይነት ጋሜት በአካሉ ውስጥ የሚያመነጭ ግለፍጡር ፍናፍንት () ይባላል። በአንዳንድ ሁኔታ ራሳቸውን በራሳቸው በማዳቀል፣ ያላንዳች ወሲባዊ ጓደኛ አዲስ አካል (ፅንሥ) መፍጠር ይቸላሉ ። አብዛኞቹ የወሲባዊ ተራቢ እንስሳት እንድሜያቸውን የሚያሳልፉት በዳይፕሎይድነት ነው። በነዚህ እንሥሣት ውስጥ የሃፕሎይድ መኖር ጋሜትን ለመከሰት ብቻ የተዋሰነ ነው። የእንስሳት ጋሜት የእንስትና የተባእት ህላዌ አልቸው። እነዚሀም የተባእት ህዋስ እና የእንሥት ህዋስ () የሚባሉት ናቸው። ጋሜት በእንስቷ አካል ውስጥ በመዳቀል (በመዋኃድ) ከወላጅ ለጋሾች ዘር የተዋጣና፣ የታደስ አዲስ ፍጡር ወይንም ፅንስ () ይፈጥራሉ። የወንዱ ጋሜት፣ የተባእት የዘር ህዋሥ () በወንዱ ቆለጥ ወስጥ የሚጠነሰስ ሆኖ፣ በመጠኑ አነስተኛና በፈሳሽ ውስጥ ለመስለክለክ የሚያስችለው ጭራ አለው። ይህ የዘር ህዋስ ከሌሎች የአካል ህዋሳት ጋር ሲነፃፀር አብዝኛዎቹ መደበኛ ህዋሳዊ ክፍሎች የተሟጠጡበትና፣ ለፅንሥ ምስረታ ብቻ የሚያስፈልጉ ነግሮችን የያዘ ህዋስ ነው። የህዋሱ አካላዊ ቅርፅ፣ በፈሳሽ ውስጥ በፍጥነትና በቀላሉ እንዲጓዝ የተገነባ ነው። የእንስት የዘር ህዋስ ፍሬያዊ ወይንም የእንቁላል ህዋስ ሲሆን በእንስቷ ማህፀን ውስጥ፣ እንቁላል እጢ ወይንም እንቁልጢ() በሚባሉ ቦታዎች ውስጥ የሚጠነሰስ ነው። ይህ የዘር ህዋስ፣ ከተባእት የዘር ህዋስ ጋር ሲነጻጸር በአካሉ ትልቅ ሲሆን፣ የእንቁላል ወይንም የፍሬ ቅርፅ ይኖረዋል። በውስጡም ለመጸነሻ የሚያስፈልጉ የዘር ክሮሞሶሞችና፣ ጽንሱም ከተፈጠረ በኋላ አስፈልጊ የሆኑ ንጥረ ነገሮችን ከሚይዙ ክሌሎች ህዋሳት ጋር የተቆራኘ ሆኖ ይገኛል ። ሁሉም በአንድ እሽግ እንቁላል ውስጥ ይገኛሉ። የአጥቢ እንሥሣት ፅንስ በእንስቷ ውስጥ ለውልድ እስኪበቃ ድረስ ያድጋል። የሚያስፈልጉትን ንጥረ ነገሮችም ከእናቲቱ አካል በቀጥታ ይካፈላል። እንሥሣት በአብዛኛው ተንቅሳቃሽ ሲሆኑ፣ የወሲባዊ ጓደኛ ወይንም አጣማጅ ይፈልጋሉ፣ ያስሳሉ። አንዳንድ በውሃ ውስጥ ይሚኖሩ እንሥሣት ውጫዊ ድቅለት () የሚባለውን ይጠቀማሉ። በዚህ ጊዜ የንእንስቷ እንቁላሎችና የተባእቱ የዘር ህዋስ ውኃው ውስጥ አንድ ላይ ተለቀው እንዲቀላቀሉ ይደረጋል። በመሬት ላይ የሚኖሩ እንሥሣት ግን የወንዱን የዘር ህዋሳት ወደሴቷ ሰውነት የማስተላልፍ ዘዴ ይጠቀማሉ። ይህ ውስጣዊ ድቅለት () ይባላል። አእዋፍ፣ አብዛኞቹ ለሠገራ፣ ለሽንት እንዲሁም ለመዳቀል የሚጠቀሙበት አንድ ብቸኛ ቀዳዳ አላችው። ይህ ሬብ () ይባላል። ተባእትና እንስት አእዋፍ፣ ሬባቸውን በማገናኘት ወይንም በማጣበቅ የወንዱን ነባዘር () ያስተላልፋሉ። ይህ ሬባዊ ጥብቀት () በመባል ይታወቃል። አብዛኞቹ የመሬት ላይ እንሥሣት የወንዱን ነባዘር ለማስተላለፍ ይሚጠቅም ብልት ይኖራቸዋል። ይህ ብልት፣ ተስኪ ብልት () በመባል ይታወቃል። በሰብአውያንና በአጥቢ እንሥሣት ውስጥ ይህ ብልት፣ ቁላ ተብሎ የሚታወቀው ነው። ይህ ብልት በእንስቷ የድቅያ ቀጣና (እምሥ) ውስጥ በመግባት የወንዱን ነባዘር ያፈሳል። ይህ ሂደት ወሲባዊ ግንኙነት (የግብረ ሥጋ ግንኙነት) ይባላል። የወንዱ ብልት፣ የወንዱ ነባ ዘር የሚያልፍበት የራሱ ቀጣና ይኖረዋል። የእንስት አጥቢ እንሥሣት ወሲባዊ ብልት (እምሥ) ከማህፀኗ ጋር የተገናኘ ነው። የሴቷ ማህፀን ፅንሱን በውስጡ በማቀፍ አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን ከሴቷ አካል እያንቆረቆረ፣ አቅፎ ጠብቆ ለውልድ እስኪበቃ ያሳድገዋል። ይህ ሂደት እርግዝና ይባላል። በተንቀሳቃሽነታቸው ምክንያት፣ የአንዳንድ እንሥሣት ድቅለት የግዳጅ ወሲብን ይከስታል። አንዳንድ ነፍሳት ለምሳሌ፣ የእንስቷን ሆድ በመቅደድ ወሲብ ያካሂዳሉ። ይህ እንስቷን የሚያቆስል ብቻ ሳይሆን፣ የሚያሰቃይ ነው። እንደ እንሥሣት፣ ዕፅዋትም የእንስትና የተባእት የዘር ህዋስ () ያመነጫሉ። ብዙ ታዋቂ የሆኑ ዕፅዋት የሚያመነጩት ተባእታይ የዘር ህዋስ በቅርፊት የታቀፈ ሆኖ በናኒ ወንዴዘር()ይባላል። የእፅዋት እንሥት የዘር ህዋስ በኦቭዩል ውስጥ የሚገኝ ነው። ይህ እንስታይ ህዋስ፣ በወንዱ ወንዴዘር ከተደቀለ በኋላ የእፁን ዘር () ያመነጫል። ይህ ዘር እንደ እንቁላል በውስጡ ለሚፈጠረው ፅንሥ አስፈላጊ ንጥረ ነገር ይይዛል። እንስት (በግራ) እና ተባእት (በቀኝ) ሆነው የሚታዩት ፍሬ መሰሎች፣ የዝግባና የመሳሰሉት ስርክ-አበብ ትልልቅ ዛፎች የሴትና የወንድና ወሲባዊ ብልቶች ናቸው ብዙ ዕፅዋት አ'ባቢዎች ናቸው፣ ማለትም አበቦችን ያወጣሉ። አበቦች የዕፅዋቱ ወሲባዊ ብልቶች ናቸው። አበቦች አብዛኛውን ጊዜ ፍናፍንት () በመሆናቸው፣ የሁለቱንም ፆታዎች (የወንድና የሴት) የዘር ህዋሳት ይይዛሉ። በአበባው መሃል ካርፔል () ይገኛሉ። ከነዚህ አንዱ ወይንም በዛ ያሉት ተጣምረው ፒስቲል () ይሰራሉ። በፒስቲል ውስጥ የእንስት ፍሬ ወይንም ዘር ማመንጫ ኦቭዩል () ይገኛሉ። ኦቭዩል ከተባእት የዘር ሀዋስ ጋር ሲዳቀሉ ዘር () ያመነጫሉ። የአባባው ተባእት ክፍሎች ስቴምን () ይባላሉ። እነዚህ ጭራ መሰል ተርገብጋቢዎች በአባባው ዛላና () በፒስቲል ውጫዊ ዙሪያ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ጫፋቸው ላይ በውስጣቸው የተባእትን የዘር ህዋስ የሚይዙ የንፋስ በናኒዎች "ወንዴዘር"() ማመንጫ ክፍሎች አሏቸው። አንድ የወንዴዘር ረቂቅ በካርፔል ላይ ሲያርፍ፣ የእፁ ውስጣዊ ክፍል እንቅስቃሴ በማድረግ ረቂቁን በካርፔል ቀጣና ውስጥ በማሳለፍ ከኦቭዩል ውስጥ እንዲገባና እንዲዋሃድ ይደረጋል። ይህ ውህደት ዘር () ይፈጥራል። ዝግባና መስል ሰርክ አበብ ዛፎች አና ዕፅዋት፣ የተባእትና የእንስትነት ህላዌ የሚይዙ ፍሬ መሰል () አካሎች አሏቸው። በብዛት ሰው የሚያቃችው ፍሬ-መሰል () አብዝኛውን ጊዜ ጠንካራ ሲሆኑ በውስጣቸው ኦቭዩል አሏቸው። የተባእት ፍሬ-መሰል አነስ ያሉ ሲሆኑ በናኒ ወንዴዘር () አመንጪዎች ናቸው። እነዚህ በናኒዎች በንፋስ በንነው ከእንስቱ ፍሬ-መሰል ላይ ያርፋሉ። አበቦች ላይ እንደሚታየው ሁኔታ፣ እንስታዊ ፍሬ-መሰል ከተባእት ወንዴዘር ጋር ከተዳቀሉ ዘር ያመነጫሉ። እፅዋት በአንድ ቦታ የረጉ በመሆናቸው፣ ደቂቅና በናኒ ወንዴ የዘር ህዋሳትን ወደ እንስታን ክፍል ለማስተላለፍ የተለያዩ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ። ከነዚህ ውስጥ ለመጥቀስ ያክል፣ ሰርክ አበብ ዛፎችና የሳር አይነቶች፣ ደቂቅና ብናኝ የሆኑ የወንዴዘሮችን በማዘጋጀት በንፋስ ተሽካሚነት ወደ እንስት ክፍሎች እንዲደርሱ ያደርጋሉ። በዚህ ጊዜ የአንድ ሳር ወይንም ዛፍ ወንዴዘር ወደጎረቤት ሳር ወይንም ዛፍ የእንስት ክፍሎች በመድረስ ሊዳቀል ይችላል። ሌሎች እፅዋት ደግሞ ከበድ ያሉ ተጣባቂ ወንዴዘሮችን ያዘጋጃሉ። እነዝህ እፅዋት በነፍሳት ላይ የሚመካ አቅርቦትን ይጠቀማሉ። እነዚህ እፅዋት በአበቦቻችው ውስጥ የሚያመነጩት ጣፋጭ ፍሳሽ ብዙ ነፍሳትን የሚስብ ወይንም የሚማርክ ነው። ነፍሳቱ፣ ለምሳሌ ቢራቢሮዎችና ንቦች ይህንን ጣፋጭ ለመቅሰም ከአበባው ላይ ያርፋሉ። በዚህ ጊዜ ተጣባቂ ወንዴዘር ከነፍሳቱ እግሮች ላይ ይጣበቃሉ። ነፋሳቱም ብናኞቹን በእግሮቻቸው በመሸከም ወደ ሌላ ተክል በመውሰድ ከእፁ እንስታዊ ክፍሎች ላይ ያደርሷቸዋል። በተጨማሪ፣ ብዙ የአትክልት አይነቶች ወሲባዊ በማይሆን ዘዴ መስፋፋትና መባዛት ይችላሉ። ይህ እፃዊ ተዋልዶ ይባላል። ለምሳሌ ከአንድንድ የፍራፍሬ ዛፍ (እንደ በለስ) አንድ ቅርንጫፍ ተወስዶ ከአዲስ መሬት ቢተከል፣ ይህ ቅርንጫፍ ያለ ወሲብ አዲስ 'ሕጻን' ዛፍ ሊሆን ይችላል። ፈንጋይ ( አብዛኞቹ በወሲባዊ ዘዴ የሚራቡት ፈንጋይ፣ የህልውና ሂደታቸው በሃፕሎይድና ዳይፕሎይድ ደረጃ ውስጥ ያልፋል። ፈንጋይ በአብዛኛው ፍናፍንትነትን () የሚያሳዩና፣ ለእንስትነትና ለተባእትነት የተወሰኑ ፆታዎች የሏቸውም። የፈንጋይ ሃፕሎይድ አንዱ ከሌላው የሚያቀራርብ አካላዊ እድገት ያሳዩና፣ በመጨረሻው ሙሉ በሙሉ በመገናኘት የዘር ህዋሶቻቸውን ያዋህዳሉ። አንድአንድ ጊዜ ይህ ውህደት ሙሉ በሙሉ በአካል የተስተካከለ ሳይሆን የተዛባ () ነው። በዚህ ወቅት፣ ህዋሳዊ ክሮሞሶም ብቻ የሚያቀርበውና አስፈላጊ ንጥረነገሮችን የማያዋጣው ሃፕሎይድ ተባእት ሊባል ይችላል የሚል የሚመጥን ሃሳብ ማቅረብ ይቻላል። የአንድአንድ ፈንጋይ ወሲባዊ ሂደት፣ (ለምሳሌ እርሾ ውስጥ የሚገኙት) የወንድና የሴትነት ተዋናይነትን የሚይዙ ጥንዶችን ይፈጥራል። የእርሾ ፈንጋይ አንዱ ሃፕሎይድ ከተመሳሳይ ሃፕሎይድ ጋር አይዋሃድም። ይህም ማለት የመምረጥ ዝንባሌ እያሳየ ከራሱ ተቃራኒ የሆነ ሃፕሎይድ ጋር ብቻ ይዋሃዳል። የዚህ ጥምረት ተዋንያን የወንድነትና የሴትነት ህላዊ አላቸው ለማለት ይቻላል። የአንዳንድ ፈንጋይ ወሲባዊ ሂደት ዕፅ መስል አካላዊ ደረጃዎችን ይፈጥራል። ላምሳሌ የጅብ ጥላ () በመባል የሚታወቀው፣ የፈንጋይ ወሲባዊ ሂደት ክፍል ነው። የጅብ ጥላ የሚፈጠረው፣ የዳይፕሎይድ ክስተት በፍጥነት የመከፋፈል ሂደት ውስጥ ሲያልፍ ነው። ይህ ክፍፍል ወይንም ሚዮሲስ የሃፕሎይድ ስፖር () ይፈጥራል። እነዚህ የመብነን እድላቸውን ለማብዛት ከመሬት ወጥተው ያድጋሉ ወይንም ይረዝማሉ። ይህ ሂደት ጥላ መስል ቅርፅ ይይዛል። ዝግመተ ለውጥ ወሲባዊ እርባታ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከሰተው ከአንድ ቢሊዮን አመታት በፊት እንደሆነ ይገመታል። የወሲብ ክስተት አሃዳዊ ህዋስነት ካላቸው ዩክሮይት()ከሚባሉ ደቂቅ ህላውያን የመነጨ ነው። የወሲባዊ እርባታ ክስተት እንዲሁም እስክጊዜያችን የመዝለቁ ጉዳይ አከራካሪና እልባት ያልተገኘለት ጉዳይ ነው። አንዳንድ መጣኝ መላምቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፤ ወሲብ ፅንሶቹ የተለያየ ዘራዊ ባህርይ እንዲኖራቸው ያግዛል፣ ወሲብ ጠቃሚ የዘር ገፅታዎች እንዲሰራጩ ይረዳል፣ ወሲብ የማይጠቅሙ ገፅታዎች እንዳይሰራጩ ይረዳል፣ የሚሉት ይገኙበታል። ወሲባዊ እርባታ ዩክሮይት ብቻ የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው። ዩክሮይት፣ በውስጣቸው ማዕከላዊ ()እና ከባቢ ()ያሏቸው ህዋሳት ናቸው። ከእንሰሳት በተጨማሪ፣ ዕፅዋት እና ፈንጋይ እንዲሁም ሌሎች ዩክሮይት (ምሣሌ፣ የወባ ነቀዝ) ወሲባዊ እርባታን ይጠቀማሉ። አንዳንድ ደቂቅ ህላውያን ለምሳሌ ባክቴርያ አካላዊ ውህደት ()የሚባለውን ድቀላ ይጠቀማሉ። ይህ ድቀላ ወሲባዊ ባይሆንም የዘር ምልክቶች እንዲዳቀሉና አዲስ ፅንስ እንዲፈጠር ይረዳል። ወሲባዊ እርባታን ወይንም ወሲባዊ ድቅለትን ያረጋግጣል ተብሎ የሚታመነው ክስተት የጋሜት ልዩነትና የድቀላው አሃዳዊነት ናቸው። በአንድ ዝርያ የተለያዩ ጋሜት መኖራቸው እንደ ወሲባዊ ድቅለት ቢቆጠርም፣ በህብረ ህዋስ እንሥሣት ውስጥ ሳልሳዊ ጋሜት ስለመኖሩ የሚታወቅ ነገር የለም። የስብአዊ ፍጡር ርባታ የሰብእን ሥነ ፍጥረታዊ እርባታ በተመረኮዘ ወደፊት ራሱን የቻለ አምድ ይዘጋጃል። ለጊዜው ይህ ርዕስ ተንገዋሏል። ፆታ መወሰኛ በፍጡራን ውስጥ መደበኛው የፆታ አይነት ፍናፍንት () የሚባለው ለምሳሌ የቅንቡርስና የአብዛኞቹ እፅዋት ይዘት ነው። በዚህ የፆታ አይነት አንድ ግላዊ ፍጡር ሁለቱንም ተቃራኒ የፆታ አይነቶች ማለትም የተባእትና የእንስትን የዘር ህዋሳት ያመንጫል። ሆኖም ግን ብዙ ዝርያዎች በፆታችው አኃዳዊ የሆኑ ግላውያንን ያዘጋጃሉ። ማለትም እነዚህ ግላውያን የዝርያውን እንስታዊ ብቻ ወይንም ተባእታዊ ብቻ ፆታ ይይዛሉ። የአንድን ግላዊ ፍጡር ፆታ የሚወስነው ሥነፍጥረታዊ ሂደት፣ ፆታ መወሰኛ ()በመባል ይታወቃል። የተወሰኑ ፍጡራን ለምሳሌ እንደቀይ ትል ያሉት ፆታዎቻቸው የፍናፍንትነትና የተባእት ይዘት አላቸው። ይህ ዘዴ አንድሮዳዮሲ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ፅንስ እድገት ሂደት ጊዜ ሽሉ በሴትነትና በወንድንት ማእከል ውስጥ ያለ ይሆናል። ይህ ሁኔታ ድብልቅ ፆታ () ሲባል፣ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ግላዊ ፍጡራን ፍናፍንት ሊባሉ ይችላሉ። ሆኖም ግን እንዚህ ፍጡራን ያልተለመዱ ናቸው ምክንያቱም በሴትነትም ሆነ በወንድንት ሙሉ በሙሉ ያልዳበሩ በመሆናቸው ነው። ዘረ መልአዊ ( በዘረ መልአዊ መወሰኛ ዘይቤ፣ የአንድ ግላዊ ፆታ የሚወሰነው በሚወርሰው የዘርምል ()ነው። የዘረ መልአዊ ፆታ መወሰኛ ዘይቤ በተዛባ ሁኔታ የሚወረስ፣ የክሮሞሶማዊ ውህደት ላይ የተመረኮዘ ነው። እነዚህ ክሮሞሶሞች በውስጣቸው የፆታን ክስተት የሚወስኑ የዘር ምልክቶች ይይዛሉ። የፅንሱ ፆታ የሚወሰነው ባሉት የፆታ ክሮሞሶም አይነቶች ወይንም በሚገኙት ክሮሞሶሞች ብዛት ነው። የዘረ መልአዊ ፆታ ውሳኔ በክሮሞሶማዊ ውቅረት ላይ የተመረኮዘ ስለሆነ፣ አብዛኛውን ጊዜ የሚፀነሱት የተባእትና የእንስት ፅንሶች ቁጥር በብዛት አኳያ ሲታይ ተመጣጣኝ ነው። ሰብዓውያንና ሌሎች አጥቢ እንስሳት የ '' የፆታ መወሰኛ ዘዴን ይጠቀማሉ። '' ክሮሞሶም የወንድ ፅንስ እንዲፈጠር የሚያግዙ ማነሳሻ ነገሮችን ይይዛል። የ '' ክሮሞሶም በሌለ ጊዜ በመደበኝነት የሚከሰተው ፅንስ እንስት ይሆናል። ስለዚህ '' ኣጥቢ እንሥሣት እንስት ሲሆኑ '' የሆኑት ደግሞ ተባዕት ናቸው። የ '' ፆታ መወሰኛ ዘይቤ በሌሎች ፍጡራን ለምሣሌ በዝንቦችና በእፅዋት ውስጥ ይገኛል። አንዳንድ ጊዜ፣ ለምሳሌ በዝንቦች ውስጥ የፆታ ወሳኝ የሚሆነው የ '' ሳይሆን የ'' ክሮሞሶም ነው። አእዋፍ የ'' ፆታ መወሰኛ ዘይቤ ሲኖራቸው ከላይ ከተጠቀሰው የተገላቢጦሽ ሁኔታ ይታይባቸዋል። የ'' ክሮሞሶም የእንስትን ፅንስ መ'ከሰት የሚያነሳሱ ነገሮችን ሲይዝ መደበኛው ፆታ ግን ወንድ ነው። በዚህ ሁኔታ ግላውያን ተባእታን ሲሆኑ፣ '' ደግሞ እንስታን ናቸው። ብዙ በራሪዎች፣ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ የ'' የፆታ መወሰኛ ዘዴን ይከተላሉ። ባየናቸው የ '' እና '' ፆታ መወሰኛ ዘይቤዎች ውስጥ የፆታ መወሰኛው ክሮሞሶም በአካሉ በአብዛኛው አናሳ ሲሆን የፆታ መወስኛና ማነሳሻ ምልክቶችን ከመያዙ በስተቀር ሌሎች ነገሮች በውስጡ በብዛት አይኖሩም። ሌሎች ነፍሳት ደግሞ የሚከተሉት የፆታ መወሰኛ ዘይቤ ባላቸው የክሮሞሶም ብዛት ላይ የተመረኮዘ ነው። ይህ ፆታ መወሰኛ ዘይቤ ይባላል። '' የፆታ መወሰኛ ክሮሞሶም አለመኖርን ያመላክታል። በነኝህ ፍጡራን ውስጥ ያሉት ክሮሞሶም ዳይፕሎይድ ሲሆኑ፣ ሆኖም ግን አንዳንዶቹ አንድ ወይንም ሁለት '' ክሮሞሶም ሊወርሱ ይችላሉ። በፌንጣዎች ለምሳሌ አንድ '' ክሮሞሶም የሚወርሰው ፅንስ ወንድ ሲሆን፣ ሁለቱን የሚወርሰው ደግሞ ሴት ይሆናል። በሚባሉት ትሎች ውስጥ አብዛኞቹ ራስ በራስ ተዳቃዮች '' ፍናፍንቶች ሲሆኑ አልፎ ደግሞ በክሮሞሶም ውርሰት ውዝግብ ምክንያት '' ክሮሞሶም ብቻ ያላቸው ግላውያን ሊፈጠሩ ይችላሉ። እነኝህ '' ግላውያን ተራቢ ተባእት ይሆናሉ። (ከሚፀንሷቸው ፅንስ ግማሾቹ ተባእት ይሆናሉ።) ሌሎች ነፍሳት፣ ለምሳሌ ንቦችና ጉንዳኖች የሚባለውን የፆታ መወሰኛ ዘይቤ ይጠቀማሉ። በዚህ ጊዜ ዳይፕሎይድ የሆኑት ግላውያን በአብዛኛው እንስት ሲሆኑ፣ ሃፕሎይድ ይሆኑት (ከተደቀለ እንቁላል የሚያድጉት) ደግሞ ተባእት ናቸው። ይህ የፆታ መወሰኛ ዘይቤ፣ በቁጥር ረገድ ወዳንዱ ፆታ ዝንባሌ ላለው የፆታ ስርጭት ይዳ'ርጋል። የህ የሚሆንበት ምክንያት የፅንሱ ፆታ የሚወሰነው በድቅለት ጊዜ እንጂ በሚዮሲስ ጊዜ በሚከሰተው ክሮሞሶማዊ ይዘት አለመሆኑ ነው። በዘረ መልአዊ የፆታ ውሳኔ የማይጠቀሙ፣ ነገር ግን የከባቢ ተፈጥሮን ፀባዮች የሚመረኮዝ ፆታዊ ውሳኔ ያላቸው ብዙ ፍጡራን አሉ። ብዙ ደመ ቀዝቃዛ፣ ገበሎ-አስተኔ ()ፍጡራን የከባቢ ሙቀት ላይ የተመረኮዘ የፆታ መወሰኛ ዘዴ ይጠቀማሉ። ፅንሱ በእድገቱ ጊዜ የሚሰማው ከባቢ ሙቀት የሽሉን ፆታ ይወስናል። ለምሳሌ በአንዳንድ የኤሊ አይነቶች ውስጥ ፅንሱ በእርግዝና ጊዜ ከባቢው ቀዝቀዝ ያለ ከሆነ ሽሉ ተባእት ይሆናል። ይህ የፆታ መወሰኛ ሙቀት መጠን ወሰናዊ ዝልቀቱ ከ1-2° አያልፍም። ብዙ የአሳ ዘሮች በህልውናቸው ዘመን ፆታ የመለወጥ ፀባይ ይታይባቸዋል። ይህ ክስተት የቅደም ተከተል ፍናፍንትነት () ይባላል። በአንዳንድ የአሳ አይነቶች በአካሉ አንጋፋ የሆነው ግለፍጡር እንስት ሲሆን፣ አናሳ የሆነው ደግሞ ተባእት ይሆናል። በሌሎች የአሳ አይነቶች ለምሳሌ '' የዚህ የተገላቢጦሽ ሁኔታ ይታያል፣ ማለትም ግላውያኑ በወጣትነታቸው እንስት ሆነው ያድጉና ሲተልቁ የተባእትነትን ፆታ ይይዛሉ። እነዚህ ቅደም-ተከተላዊ ፍናፍንትነትን የሚከተሉት ፍጡራን የሁለቱንም ፆታዎች የዘር ህዋስ ወይንም ጋሜት በህይወት ዘመናቸው ጊዜ ማመንጨት ቢችሉም፣ በአንድ በተወሰነ ጊዜ ግን ወይ ሴቶች ናቸው ወይ ወንዶች ናቸው። በአንዳንድ ትላልቅ ዛፎች በተለይ ፈርን ()ተብለው በሚታወቁት ውስጥ መደበኛው ፆታ ፍናፍንትነት ነው፣ ሆኖም በቅድሚያ የፍናፍንትን ተክል ያበቀለ አፈር ላይ የሚያድጉት ግላውያን በሚያገኙዋቸው ትርፍራፊ ንጥረነገሮች ተፅዕኖ ምክንያት የተባእትነትን ፆታ ይዘው ያድጋሉ። ፆታዊ የአካል ልዩነት ብዙ እንሥሣት በመልክም ሆነ በመጠን ልዩነት ያሳያሉ። ይህ ክስተት ፆታዊ የአካል ልዩነት ()በመባል ይታወቃል። ፆታዊ የአካል ልዩነት ከወሲባዊ ምርጫ ()- ተመሣሣይ ፆታ ያላቸው ግላውያን ከተቃራኒ ፆታ ጋር ለመዳራት የሚያደርጉት ፉክክር- ጋር የተቆራኘ ነው። የአጋዘን ቀንድ ላምሣሌ፣ ወንዶቹ ከሴቶቹ ጋር የመዳራት እድል ለማግኘት ለሚያደርጉት ፍልሚያ ያሚያገለግል ነው። በአብዛኛው ዝርያ፣ የወንድ ፆታ አባሎች ከሴቶቹ በአካል ይገዝፋሉ። በአጥቢ እንሥሣት ውስጥ ክፍተኛ ፆታዊ የአካል ልዩነት ከአለ ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ ወንድ ብቻውን ከብዙ ሴቶች ጋር የመዳራት ሁኔታ ይታያል። ይህም የሚሆነው በአካባቢው በሚገኙት ግላውያን ወንዶች መካከል በሚከስተው የጋለ የድሪያ መብት ማረጋገጫ ፍልሚያ ምክንያት ነው። በሌሎች እንሥሣት፣ ነፍሳትንና አሦችን ጨምሮ፣ ሴቶቹ በአካል ከወዶቹ የሚገዝፉበትም ክስተት አለ። ይህ ሁኔታ የድቀላ እንቁላልን ከማዘጋጀት ጋር የተያያዘ ነው ለማለት ይቻላል። ቀድም ሲል እንደተወሳው የእንስትን የዘር ቅንቁላል ወይንም ፍሬ ማዘጋጀት፣የተባእትን የዘር ህዋስ ከማዘጋጅት ይልቅ ብዙ የንጥረነገር ቅምር ይጠይቃል። በአካል የገዘፉ እንስታን ብዙ የዘር እንቁላል መሥራት ይችላሉ። አንዳንድ ጊዜ ይህ ፆታዊ የአካል ልዩነት እጅግ የበዛ ከመሆኑ የተነሳ ወንዶቹ የሴቶቹ ጥገኛ በመሆን ብቻ ተወስነው እንዲቀሩ ያደርጋል። በአእዋፍ ውስጥ ወንዶቹ በአብዛኛው በህብረቀለም የተዋቡ (ለምሣሌ እንደ ተባእት የገነት ወፍ) ሆነው ይታያሉ። ይህ ሁኔታ አንዳንድ ፍጡራንን ለኑሮ በጂ ያልሁነ ሁኔታ ላይ ይጥላቸዋል የሚል አመለካከት አለ። (ለምሣሌ ህብራዊ ቀለም አንድን ወፍ ለአጥቂዎች በግልፅ እንዲታይ ያደርገዋል) ከዚህ በተፃፃሪነት ደግሞ "የስንኩልነት ዘይቤ" ()የሚባል አመለካከት አለ። ይህ አመለካከት ወንዱ ወፍ ራሱን ለአጥቂዎች አጋልጦ በማሳየቱ፣ ነገዳዊ ጥንካሬውንና ድፍረቱን ለሴቶቹ ይገልፃል ይላል። ሰብአዊ ፍጡራን፣ ወንዶቹ አጠቃላይ የሰውነት ግዝፈትና የሰውነት ፀጉር በመያዝ እንዲሁም ሴቶቹ ተለቅ ያሉ ጡቶችን በማውጣት፣ ሰፋ ያሉ ዳሌዎችን በመያዝና ከፍ ያለ የውስጥ ሰውነት ቅባታዊ ይዘት በማፍለቅ የፆታ አካልዊ ልዩነትን ያሳያሉ። ሥነ ሕይወት
45363
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%86%E1%88%9D%E1%8C%AC%20%E1%8A%A3%E1%88%9D%E1%89%A5%E1%8B%8D
ቆምጬ ኣምብው
ቆምጬ አምባው በደርግ ጊዜ የቢቡኝ ወረዳ አስተዳዳሪ የነበሩ ሰው ናቸው ። የቆምጬ አምባው- ቃለ-ምልልስ (በአበባየሁ ገበያው)24 የሶሻሊዝምን ርዕዮተ ዓለም በ1960ዎቹ ማብቂያ ላይ በአገራችን ያስተዋወቁት የደርግ ባለስልጣናት ሶሻሊዝምን የተረዱት የ70 ዓመቱ አዛውንት የጐጃሙ ቆምጬ አምባው በተረዱት መንገድ ቢሆን ኖሮ የኢትዮጵያ ታሪክ አሁን ከምናየው ፍፁም የተለየ ይሆን ነበር፡፡ ለእሳቸው ሶሻሊዝም ማለት ሠርቶ ማሰራት ነበር፤ ሶሻሊዝም ሜዳ ተራራውን አረንጓዴ ማልበስ ነበር፤ ለእሳቸው ሶሻሊዝም ብዙ ት/ቤት፣ ክሊኒክ፣ ወፍጮ ቤት፣ መገንባት ሌባን ማጥፋት ነው፡፡ በደርግ ዘመን ለ13 ዓመት የተለያዩ ወረዳዎችን ያስተዳደሩት ቆምጬ፤ በሠሯቸው በርካታ የልማት ሥራዎችና ብልሃት በታከለበት የአመራር ችሎቻቸው ከመንግስትም ከህዝብም ተወዳጅነት እንዳገኙ ይናገራሉ፡፡ እሳቸው ያልተናገሯቸው ብዙ ነገሮች እየተፈጠሩ በስማቸው እንደሚነገሩ አዛውንቱ ቢናገሩም እራሳቸው በትክክል የፈፀሟቸውም ቢሆኑ ከፈጠራዎቹ የሚተናነሱ አይደሉም፡፡ በሃላፊነት በሚመሩት ወህኒ ቤት የነበሩትን በጣታቸው እየፈረሙ ደሞዝ የሚበሉ ያሏቸውን ፖሊሶች በ60 ቀን ማንበብና መፃፍ እንዲማሩ የፈጠሩት ብልሃት ተጠቃሽ ነው፡፡ ኰሎኔል መንግስቱ ሃ/ማርያም በሥራቸው ተደስተው ሽጉጣቸውን ሲሸልሟቸው አልተቀበሉም - ከሽፍታ ያስፈታሁት 18 ሽጉጥ አለኝ በማለት፡፡ በምትኩ ግን ለህዝቡ መብራትና ውሃ እንዲገባለት ጠይቀዋል፡፡ በትውልድ አገራቸው በጐጃም ያገኘቻቸው የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ሰፊ ቃለ-ምልልስ ያደረገችላቸው ሲሆን አንባቢያን የእኒህ መለኛ አብዮተኛ ታሪክ ከነለዛቸው ይደርሳቸው ዘንድ ቃለምልልሱን እንደወረደ አቅርበነዋል - ከአነጋገር ዘዬአቸው ጋር፡፡ የት ተወለዱ? መቼ? የተወለድኩት በጠላት ወረራ ዘመን ነው፡፡ በጐዛምን ወረዳ ማያ አንገታም ቀበሌ ገበሬ ማህበር፣ አባላይ በተባለ ቦታ ሜዳ ላይ ተወለድኩ፡፡ እናቴም አባቴም አርበኛ ናቸው፡፡ ስወለድ ማን እንበለው እያሉ ሲመካከሩ ሳለ አንድ አውሮፕላን ትመጣና ክምር ስታቃጥል፣ አባቴ አነጣጥሮ ቢተኩስ ተንከታክታ ወረደች፡፡ ያን ጊዜ ቆምጬአምባው እንበለው፤ ይኼ ልጅ ገዳም ነው ተብሎ ነው ስም የወጣልኝ፡፡ ለትምህርት እንደደረስኩ እዚያው ቀበሌ አንገታም ጊዮርጊስ የቄስ ትምህርት ተምሬ፣ ዳዊት ፆመድጓ ጨርሼ ወደ ቅኔ ቤት ገባሁ፡፡ በሽታ እንደገባ አባቴ ከቅኔ ቤት አውጥተው ወሰዱኝ፡፡ በ15 ዓመቴ የሰባት ደብር የጐበዝ አለቃ ሆንኩኝ፡፡ ቆምጬ ማለት ምን ማለት ነው? ደፋር፣ ጠንካራ፣ ቆራጥ ማለት ነው፡፡ በሸዋ ግን ትርጉሙ ሌላ መሰለኝ. . . አዎ፡፡ በእኔ በኩል ግን ቆምጬ ማለት ታይቶ የሚታለፈውን የሚያውቅ፣ ታይቶ የማይታለፈው ላይ ቆራጥ እርምጃ የሚወስድና ሩህሩህ፣ የዋህ ማለት ነው፡፡ ወጣትነትዎ እንዴት አለፈ? በወጣትነቴ የቤተሰብ ተጽዕኖ ነበረብኝ. . . ሰው ፊት ጠላ መጠጣት አይፈቀድልኝም፤ ውሃ እንኳን ጭልጥ አድርጎ መጠጣት እንከለከላለን፡፡ ስንበላ አፋችሁን ገጥማችሁ አፋችሁን አታጩሁ፤ እየተባልን ነው ያደግነው፡፡ አባቴ ቅዳሴ አስቀድሼ ወጥቼ መሃራ አያስቀምጡኝም ነበር፡፡ ..መሃራ መብላት ያለበት አቅም ያጣ፣ ቤቱ የሚበላው የሌለው ነው፡፡ አንተ ሁሉ ነገር ቤትህ ሞልቶ የተረፈህ ስለሆንክ ምንም እንዳትቀምስ.. እባላለሁ፡፡ ሰርግ ስንሔድ የአባቴን መሣሪያ ይዤ ከበስተጀርባው ነበር የምቀመጠው፡፡ እህል በወሰክንባ(ሞሶብ) ነበር የሚመጣልኝ፡፡ ጨዋታ አምሮኝ ከጉብላሊቱ(ህጻናት) ጋር መደባለቅ አይፈቀድልኝም፡፡ ከፍተኛ ተጽዕኖ ነበረብኝ፡፡ በፆም ቀን ከስምንት ሰዓት በፊት ስንበላ ከተገኘን እንደበደባለን፡፡ የገና ጨዋታ፤ ፈረስ ግልቢያ፣ ዋና፣ አውሬ አደን ምን ልበልሽ ያልተሳተፍኩበት የለም ...ከሁሉም ግን ደስ የሚለኝ አደን ነበር፡፡ ምን አድነዋል? ድኩላው፣ አሳማው፣ ሚዳቋው. . . በለሴ ሆኖ ወደ እኔ ይመጣል፡፡ በቃ ሆ እያልን አገሬ ይዤ እገባለሁ፡፡ ከሰው የተጣላሁ እንደሆን አባቴ አይለቀኝም ነበር፡፡ የደብር አለቃ ሳለሁ ሰው ሲጣላ ባውቀውም ባላውቀውም አስታርቅ ነበር፡፡ በዚያውም የስብሰባን ጥቅምና የአንዳንድ ነገሮችን ሁኔታ ማየት ጀመርኩ፡፡ ስለትዳርና ቤተሰብ ይንገሩኝ. . . አስር ልጆች አሉኝ፡፡ ባለቤቴ አሁን ያለችት የልጆቼ እናት ናት፡፡ ለሷ የእኔ እና የእሷን ስምንት ስምንት የቀንድ ከብት አማተን ደርሰን ሃብታም ሆነን፤ ኋላ ገንዲ በሽታ መጣና ከብቱን ሲፈጀው ተበሳጨሁና ወደ ጐጃም ጠቅላይ ግዛት መጣሁ፡፡ የምክትል ፀሃፊነት ፈተና ተፈተንኩና አለፍኩ - ጃናቢት በተባለች ስፍራ፡፡ ደሞዙ ጥሩ ነበር? 25 ብር ነው፡፡ ማለፌን ከሰማሁ በኋላ አንድ አህያ ተልባ፣ አንድ አህያ ኑግ ጭኜ ወደ ደብረማርቆስ ገበያ ወጣሁና ቦጋለ በረዳ የሚባል ቦታ ሸጥኩት፡፡ ከዚያ ምክትል ፀሃፊነት አለፍኩ አልኩና ሁለት አዝማሪ ጥሩ ብዬ፣ ሹመቴን እያነሳሳ ሲዘፈን ሲጠጣ ሲበላ ታደረ፡፡ ጥቂት ብር ቀረችኝ፡፡ ማለዳ የሹመት ደብዳቤውን ልቀበል አውራጃ አስተዳደሩ ጋ ስሄድ የወረዳው ገዢ ቀኝ አዝማች ረታ ፈረደ ይባላሉ ..አንተ ነህ ምክትል ፀሃፊ የተሾምከው?.. አሉኝ፡፡ አለባበሴም ደህና ነው ያን ጊዜ፤ ንቁ ነኝ፡፡ ..አዎ.. አልኳቸው፡፡ ..አንተማ የዋናው የከበርቴ ልጅ አይደለህ፤ ሰባት ጉልት እያሳረሳችሁ፤ አንተን አንቀጥርም! በል ውጣ ከቢሮዬ.. አሉኝ፡፡ ተበሳጨሁ ገንዘቤን ጨርሻለሁ፤ ሌላ አማራጭ ሳፈላልግ በደብረማርቆስ ወህኒ /ቤት ለወታደርነት ቅጥር የተለጠፈ ማስታወቂያ አየሁ፡፡ ወዲያው እለቱን ተመዝግቤ አለፍኩ፡፡ ሲያዩኝ በቁመትም በክብደትም እኩል መጣሁ፡፡ ወደ ማሰልጠኛ ላኩኝ፡፡ ከማረሚያ ቤት አስተዳደር ወታደሮች አስራ ሰባት፣ ከፖሊስ ሰባት ነበር የተመለመለው፡፡ እዚያ ተደባልቀን ስንማር በፀባይ፣ በተኩስ፣ ህግ በማወቅ አንደኛ ወጣሁ፡፡የዚያን ጊዜው አገረገዥ ደጅአዝማች ፀሃይ እንቁ ኃይለስላሴ፣ የምስክር ወረቀት ሲሰጡ ..በወታደራዊ አቋም፣ በፀባይና በተኩስ ወታደር ቆምጬአምባው ይልማ አንደኛ.. ብለው ሸለሙኝ፡፡ ኮሎኔል አሰፋ ወንድማገኘሁ ከሚባሉ ከወህኒ ቤቱ አዛዥ ጋር ጠሩኝና ..ከአስራ ሰባቱ ወታደር አንተ በጣም ጠንካራ ነህ፤ ወደፊትም እናሳድግሃለን.. አሉና ሃምሳ ብር በግሌ ሰጡኝ፡፡ የወህኒ ቤቱ /ቤት የእስረኞች የህግ አማካሪና የጠቅላይ ግዛቱ ወህኒ ቤት ጠበቃና ነገረ ፈጅ አደረጉኝ፡፡ ኮልት ሽጉጥም ሸለሙኝ፡፡ ከእስረኞች ጋር ስለነበርዎ ግንኙነት ያጫውቱኝ፡፡ እስረኛው አንዳንድ ጊዜ ..ምግብ ጠቆረ.. ይልና ያድማል፡፡ ..እኛ መነገጃ አይደለንም.. ይላል፡፡ የጐጃም ጠቅላይ ግዛት በሙሉ፣ የ35 ወረዳና የሰባቱ አውራጃ እዚሁ ነበር የሚታሰረው - የመተከል፤ የቤንሻንጉል፤ የባህርዳር ሁሉ ማለት ነው፡፡ እስረኛው ሲያድም እኔ ሽጉጥ ታጥቄ በመሃላቸው እገባና ..እናንተን ያሰራችሁ ሰው አይደለም፤ ያሰራችሁ እግዚአብሔር ነው፡፡ እዚህ እኮ የምትፀልዩበት፣ የምትማፀኑበት፣ ፍርድ እናግኝ ብላችሁ የምትለማመኑበት ነው፡፡ የጐጃም ሰው ሆዳም አይደለም ምግብ አነሰኝ ብሎ አይናገርም፡፡ አናንተ ቆሎ፣ በሶ፣ በግም ፍየልም አሳርዳችሁ ትበላላችሁ፤ አገራችን ተሰደበ.. ብዬ ያንን ጠቆረ አንበላም ብለው የተውትን ጥቁር እንጀራ እነሱ መሃል ሆኜ ቆርሼ እበላዋለሁ፡፡ ያንዜ ያጨበጭባሉ፡፡ ከዛ በኋላ አድማው ይበተናል፡፡ ..አሁን ትፈታላችሁ ግማሻችሁ በአመክሮ፤ ግማሾቻችሁ ደግሞ ፀባያችሁ ጥሩ ከሆነ ሚያዚያ 27 በአርበኞች ድል በዓል ወይም ሐምሌ 16 በጃንሆይ ልደትና ጥቅምት 23 በጃንሆይ የዘውድ በአል ትፈታላችሁ፡፡ እንቢ ካላችሁ ግን ችግር ላይ ትወድቃላችሁ.. ስላቸው በጀ ይላሉ፡፡ የጣቢያው አዛዥ ንግግር ስለማያውቅበት ቀጠሮ ስጡኝ ብዬ እኔ ነበርኩ የማናግራቸው፡፡ ለእስረኛው ያወጡት ህግ ነበር ይባላል? ህጉ እያንዳንዱ እስረኛ ሰውነቱን በሳምንት አንድ ቀን ፀጉሩን ዕለት ዕለት እንዲታጠብ የሚል ነው፤ አሽቶ የሚያጥበው በወር 1 ብር ከፍሎ ሰው ራሱ ይቀጥራል፡፡ እስረኛው ገንዘብ ነበረው፡፡ ሞልቶታል፡፡ ከዚያ አሰልፋቸውና ከኪሴ ነጭ መሀረብ አውጥቼ የአንዱን ደረት አሸት አድርጌ ..ይሄው እድፍ አለው ውጣ.. እለዋለሁ፡፡ ንፁህ ሆኖ ያገኘሁትን ደግሞ አንድ ብር አወጣና እሸልመዋለሁ፡፡ ያን ጊዜ እስረኛው ሁሉ ንፁህ ለመሆን መሯሯጥ ነው፡፡ የመኝታቸውን ዳትም ክፍላቸው እየገባሁ እፈትሽ ነበር፡፡ ይሄን አይተው ደጃዝማች ፀሃይ (በ1958) የደ/ማርቆስ ቤተመንግስት ሲሰራ ..ይሄ ጐበዝ ልጅ ነው፤ ጠንካራ ሰራተኛ ነው.. ብለው ወሰዱኝና እንደገና ተሸለምኩ፡፡ ንጽህናውን ያልጠበቀ እስረኛስ? ቅጣት አለው? አዎ ይቀጣል፡፡ አስር የችግኝ ጉድጓድ አስቆፍረዋለሁ፤ በግቢው ውስጥ የፍራፍሬና የአትክልት ስፍራ ስለነበረ እሱንም አስቆፍራቸዋለሁ፡፡ ሰው ገድሎ የታሰረውን ግን ወታደሩ ስራ አናሰራም ብሎ ይቃወመኛል፤ መሳሪያ ነጥቆን ይሄዳል በሚል፡፡ ..በያዝከው መሳሪያ አጨማደህ አትጥለውም፤ እንግዲህ በእግር ብረት ታስሮ አይሞትም.. እልና፤ የገደለውን ሁሉ ሰብስቤ ..ኑ ተንቀሳቀሱ ይሄ ስራ የእናንተ ነው፣ አካልና አእምሮአችሁን አስተባብራችሁ በሞራል የጠነከራችሁ እንድትሆኑ ስሩ.. እላቸዋለሁ፡፡ በጣም ይወዱኛል፡፡ ፍ/ቤት ለስራ ስሄድ ባዶ ወረቀት ካገኘሁ ሰብስቤ አመጣና አንዳንዱን በሽልማት እሰጣቸዋለሁ፤ ለዘመድና ለምሽት ደብዳቤ መጠጣፊያ፡፡ ከዚያ ፊደል ሠራዊት የሚባል መሰረተ ትምህርት ተቋቋመ፡፡ በደጃዝማች ፀሃይ ጊዜ፣ አቶ ሸዋቀና የተባሉ የትምህርት ሚኒስቴር ሃላፊ፣ የጠቅላይ ግዛቱን ወህኒ ቤት እሱ ነው ማስተባበር የሚችለው አሉና እኔን ሾሙኝ፡፡ ማንበብ መፃፍ የማይችል፤ በጣቱ እየፈረመ የሚበላ ፖሊስ ሞልቷል - ያኔ፡፡ አዳራሽ ላይ ሰበሰብኩና እስከ ስልሳ ቀን ድረስ ማንበብና መፃፍ ካልቻላችሁ ሚስጢር ነው የምነግራችሁ ..ትባረራላችሁ.. ተብሏል አልኳቸው፡፡ (ሳቅ) መንግስት አቋም ይዟል፤ ማታ ማታ ልጆቻችሁ ቤት ውስጥ ያስተምሯችሁ አልኳቸው፡፡ ማንበብ መፃፍ የማይችል ሠራዊት በፍፁም አይሆንም፤ እየተባለ ነው ስላቸው. . . ማታ ማታ ጥናት ነው፣ ማንበብ ነው፡፡ ሲፈተኑ ደህና ናቸው፡፡ ..ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘኢትዮጵያ.. ብዬ ብላክ ቦርዱ ላይ ፃፍኩና ገልብጡ አልኳቸው - እንዳለ ፃፉት፡፡ በዚህም ተሸለምኩ፡፡ አብዮቱ ሲፈነዳ በአንድ ቀበሌ ውስጥ ህዝቡ ስለሚያውቀኝ የአብዮት ጥበቃ የፍርድ ዳኛ ሸንጐ ውስጥ ገባሁ፡፡ በደብረማርቆስ በድሮው ቀበሌ 8 ዳኛ ሆንኩ፡፡ ስራዬ እርቅ ነበር - ይቅር ተባባሉ ማለት፡፡ ፍርድ የሚሻውን ደግሞ ፍርድ እያሰጠሁ እየቀጣሁ በሬድዮ አስነግራለሁ፡፡ ጉልታዊ አገዛዝን እየኮነንኩ፤ የሠራተኛውን መደብ ንቃ እያልኩ የተናገርኩ እንደሆነ መልእክቴ ሁሉ በሬድዮ ይሰማ ነበር፡፡ በአፄ ኃይለስላሴ ጊዜ ከሽፍቶች ጋር ተደራድረሃል ይባላል? የገበሬው አመ በሚባልበት በነ ባምላኩ ጊዜ፣ እነ ደጃዝማች ፀሃይ ከደ/ማርቆስ ይነሱ በሚባል ጊዜ ከብፁዕ አቡነማርቆስ ጋር ደብረወርቅ ሄጃለሁ፡፡ ገበሬው ሰው ቆምጬን ያውቀዋል ብሎ ለከኝ፡፡ በኢሊኮፍተር ነበር የሄድነው፡፡ ከዛ ከኢሊኮፍተሩ ላይ ስንወርድ ከርቀት አነጣጥረው የብፁዕ አቡነ ማርቆስን ቆብ ይመቱታል፤ ..ጐንበስ ይበሉ ጐንበስ ይበሉ.. አልኳቸው፡፡ በኋላ እንደ ምንም ወጣን፡፡ በዚያን ወቅት እንግዲህ ሀገሩ ሁሉ ሸፍቶ ነበር፡፡ ወንበዴ በወንበዴ ሽፍታ በሽፍታ ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ ማነው አሁን እነሱ ጋ ሄዶ እርቅ የሚለምን ተብሎ አገር ይታመሳል ..እኔ እሄዳለሁ ምን ችግር አለው.. ብዬ ሽጉጡንም፣ ኡዚ አቶማቲክ ጠመንጃም ይዤ በመሃላቸው ገባሁና ..ደህና ዋላችሁ፤ ደህና ዋላችሁ.. ስል ሁሉም ተነስቶ ሰላም አለኝ፡፡ እህሳ! ያ ሁሉ ሽፍታ እኮ ታስሮ የተፈታ ነው፡፡ በእስር ቤት ውስጥ ሁሉም ነበር የሚያውቀኝ፡፡ በኋላ ከፊታቸው ቆሜ ንግግር አደረኩ፡፡ ..እናንተ ብቻችሁን አትችሉም፡፡ ሃገር ልታስደበድቡ ነው፤ ክቡር ዘበኛ መጥቷል፡፡ ዛሬ ምላሻቸውን እንፈልጋለን መልሱን አምጣ ተብዬ ነው.. ስላቸው ..አንተማ የሀገራችን ልጅ ነህ ሌላ ቢሆን በጥሰን በጣልነው ነበር፡፡ በእስር እያለን ከሚስታችን ከዘመዳችን እያገናኘህ ብዙ የረዳኸን ነህ፡፡ አሁንም የምትለንን እንሰማለን፤ ጦርነት አንፈልግም፤ እኛ የምንፈለገው አንድ ብር ከሃምሳ ግብር እንዲነሳልንና ደጃዝማች ፀሃይ እንዲወርዱልን ነው.. አሉኝ፡፡ እዚያው ያሉትን ቁጭ ብዬ ፃፍኩና ..መልስ እስክናመጣላችሁ ወደ ቤታችሁ ግቡ፡፡ እርሻም እረሱ፤ የመጣውም ጦር ይመለስ፤ ጳጳሱም መጥተው ተኩሳችሁ ልትገሏቸው ነበር፡፡ እግዚአብሔር ነው ያወጣቸው፡፡ አሁን እሳቸው ሊያስታርቁ ቢመጡ ሊያስተኩሱ እንደመጡ ሁሉ እንዲህ ታደርጉ? እኔም ደሞ የሀገር ሰው ነህ፤ ወንድም ነህ ተብዬ ተመርጬ ነው የመጣሁ፡፡ የተከበሩ አቶ መኮንን እውነቴን፤ የተከበሩ በከፋ የኔነህን ታውቋቸዋላችሁ አይደል? በአምስት አመት የጠላት ወረራ ዘመን ከደጃዝማች በላይ ዘለቀ ጋር አብረው የነበሩ፣ የደጃዝማች በላይ ዘለቀን ማህተም ይዘው ይፉ የነበሩ ናቸው. . . ጠላትን ያርበደበዱ የነበሩ፡፡ ዛሬ ደግሞ አስታራቂ ሆነው መጡ፡፡ በሉ እነሱ ይምጡና ሰላም በሏቸው.. አልኳቸው፡፡ ..በቃ እሺ...... ወታደር እንዳይመጣ እነሱ ይምጡ.. አሉ፡፡ ይዤአቸው ሄድኩ፡፡ ብቻ ወዲህ ወዲያ ብለን ደጃዝማች ፀሃይ ወረዱ፡፡ ሰላም ሰፈነ፡፡ የደርግ መንግሥት እንዴት ተቀበለህ? በደርግ ሥርዓት ሌባ፣ ሴሰኛ፣ ገንዘብ የሚያታልለው፣ ጥቅም ፈላጊ ፓርቲውን አይቀላቀልም ነበር፡፡ እንጃ! በኋላ አበላሽተውት እንደሆነ አላውቅም፡፡ የመደብ ትግሉን ለመቀላቀል የሚፈልግ ሰው የግል ማህደሩ ይታያል፡፡ እኔ በመጀመርያ በሙሉ ፈቃደኝነት ማመልከቻ የፃፍኩት ..የኢትዮጵያ ብሄራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምን ተቀብያለሁ፤ ከሰፊው ህዝብ ጥቅም ይልቅ የራሴን ጥቅም አላስቀድምም፤ ከራሴ ጥቅም ይልቅ የሰፊውን ህዝብ ጥቅም አስቀድማለሁ፣ እየተማርኩ ከአብዮቱ ጋር ለመቀላቀል ፈቃደኛ ነኝ.. ብዬ፡፡ ማመልከቻዬ ተመረመረ፤ ጀርባዬን አስጠኑኝ - በደህንነቶች፤ በጐረቤት፡፡ በኋላ በቀበሌ የጥናት ክበብ ውስጥ አስገቡኝ፡፡ በመንግሥት ሥራ ተወጥሮ የጥናት ክበቡ ላይ ያልተገኘ እንኳን ይሰረዛል፡፡ መማር ግድ ነበር፡፡ ትምህርቱ ምንድን ነው? የካፒታሊስት ስርዓትና፤ የሶሻሊስት ስርዓት ምንድን ነው? ጠቃሚው የትኛው ነው? በሚል ነበር፡፡ ከዛም የሠራተኛው መደብ ንቅናቄ በጀርመን በአሜሪካ ምን ይመስላል የሚለውን. . . ከዛም የምትበይው፣ አረማመድሽ፣ ንቃትሽ፣ ንግግርሽ ሁሉ ይገመገማል፡፡ የገባው ሁሉ አይዘልቅም፡፡ ልክ መንገድ ላይ መኪና እንደሚጥለው ፌርማታ ላይ እየተራገፈ ይሄዳል፡፡ ከብዙ ምልምሎች ጥቂቶች ቀረን፡፡ . . . እኔ እዚህም ምስጉን ነበርኩ፡፡ ምስጉንነትህን ማን ነገረህ? ጓድ መንግሥቱ ናቸዋ! አፍና ተግባር ይሉኝ ነበር፡፡ አንደዜ እሳቸው በምሠራበት አቸፈር አካባቢ መጥተው ሳለ. . . እኔ አላውቅም ነበር እንደሚመጡ፡፡ የከብቶችን አዛባ እዝቅ ነበር፡፡ ኮረኔል ዘለቀ ..ና ሰላም በል ና ሰላም በል.. አሉኝ፡፡ ሸሚዜን ወደ ላይ ሸበሸብኩና ስጨብጣቸው ..ጓድ ቆምጬ አስተዳድሩ ተባለ እንጂ አዛባ ይዛቁ ተባሉ.. አሉኝ፡፡ ..ጓድ መንግስቱ፤ እኔ ካልሠራሁ ሌላው ስለማይሰራ ነው.. አልኳቸው፤ ዞረው ሁሉን አዩ፡፡ በቆሎው፣ በርበሬው ደርሷል፡፡ በቆሎውን ሸለቀኩና አንዱን ወታደር እንካ ጥበስ አልኩት፡፡ በኋላ ጠብሶ ሲሰጠኝ እንኩ አልኳቸው፤ ሰበር አድርገው እሸቱን በሉ፡፡ ቀሪውን ለአጃቢው ሰጠሁት፡፡ ያሉት ሁሉ አንዳንድ በቆሎ በሉ፤ ቆሎ በኑግ ከመንደር መጣ፡፡ ጠላ በዋንጫ ቀዳሁና እኔ መጀመሪያ ..ፉት.. አልሁና ሰጠኋቸው፡፡ ..ለምን ነው? ለምን ነው? ዝም ብለው ያምጡት አሉኝ.. መቸም ኸዱ ብዬ አላማቸውም፡፡ ..ለምን ቀመሱት ጓድ ቆምጬ ያምጡት በሉ.. አሉኝ ..አይ የጎጃም ባህል ነው፡፡ ማንም እንዲህ ሲሰጥ ቀምሶ ነው ሚሰጥ፤ እንቆቆ ወገርት መድኃኒት ሲሰጥ እንኳን ቢሆን ቀምሶ ነው፤ የሀገሩን ባህል ለማንፀባረቅ ነው.. አልኳቸው፡፡ በኋላ በርበሬ ጧ ብሎ ደርሷል፤ ይዩት ብዬ እሱን አሳየኋቸው፡፡ ጓድ ካሣ ገብሬ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴሩ ወፍራም ነበሩ፤ እኔ አላውቃቸውም ነበር፡፡ እንደዛሬው ቴሌቪዥን የለም፡፡ ሳያቸው ሆዳቸው ቦርጫቸው ሌላ ነው ..እስዎም አሁን ኮሚኒስት ተብለው ነውን?.. አልኳቸው፡፡ መሀረባቸውን ከኪሳቸው አውጥተው እምባ በእምባ እስቲሆኑ ድረስ ከት ከት ከት ብለው ሳቁ፡፡ አንተስ ቀጭን ነበርክ? በጣም፡፡ ይኸውልሽ ወንበዴ እየመጣ ሁልጊዜ ተኩስ ነው፡፡ ሀሳብ ነበረብኝ፡፡ በዚያ የተነሳ ሃሳቡ ነው መሰለኝ በጣም ቀጭን ነበርኩ፡፡ በኋላ ጓድ መንግሥቱ ..እስቲ የወረዳውን ተፈጥሯዊ ገታና አጠቃላይ ሁኔታ አምጣ.. አሉኝ፡፡ ..አውራጃ አስተዳዳሪው ጓድ መስፍን አለ አይደል.. አልኳቸው፡፡ ..ከወረዳው መስማት ነው የምንፈልግ.. አሉ - እሳቸው፡፡ ያለውን ነገር ሁሉ ቁጭ አደረኩላቸው፡፡ በመሠረተ ትምህርት ቅስቀሳው አንዳንዶች አትማሩ እያሉ እየቀሰቀሱብን ነው እንዲያውም አስራ ሁለተኛ ክፍል የጨረሰውን ሥራ ሳያሲዙ እያሉ እንደሚያሳምፁና ወረዳውም በከፍተኛ ሁኔታ ኋላ ቀር መሆኑን፣ የመብራትና የውሃ ችግር መኖሩን፣ የአቸፈር ልጅ ለአብዮቱ በየተራራው እንደሚዋጋ ሃቁን ስነግራቸው ..እነዚህ ወረበላዎች ምን እያሉ ነው የሚቀሰቅሱ.. አሉኝ፡፡ አይ ይሄን የነገርኩዎን ነው አልኳቸው፡፡ የወረዳውን ለእኛ ተውት፤ ግን ነገሩ በውይይት ቢፈታ አልኳቸው ..በውይይት ሲሉ ምን ዓይነት ነው?.. አሉኝ፡፡ ..ሰውን የሚያጣላው የስልጣን ጥያቄ ነው ጓድ ሊቀመንበር.. አልኳቸው፡፡ ..ለመሆኑ እርቅና ድርድር ቢጀመር ትኩረት ሰጥተው ይከታተሉታል.. አሉኝ፡፡ ..አዎ.. አልኳቸው፡፡ ..እንዴት.. አሉኝ፡፡ ..በክቡር አቶ አማኑኤል አምደሚካኤል የሚመራ ቡድን ሦስት ጊዜ ሂዶ እርቁ ከሸፈ፡፡ በሬዲዮ የሰማሁትም የኢትዮጵያ መንግሥት እምቢ አለ የሚል ነው.. አልኳቸው፡፡ ..ለማንኛውም ጥሩ ግንዛቤና የሀገር ፍቅር አለህ፡፡ አፍና ተግባር ትክክል ሆኖ ያየሁት ባንተ ነው.. አሉኝ፡፡ ተዚያም ሽጉጥ አውጥተው ..ገንዘብ የለኝም.. አሉና ሊሰጡኝ ሲሉ ..ኧረ እኔ ተሽፍታ ያስፈታሁት አስራ ስምንት ሽጉጥ አለ፡፡ እንደውም ከቸገራችሁ ውሰዱ አልፈልግም.. አልኳቸው፡፡ ..ታዲያ ምንድነው የሚፈልጉት.. ሲሉኝ ..መብራት እና ውሃ ለሰፊው ህዝብ.. አልኳቸው፡፡ ጓድ ፍቅረስላሴ ወግደረስ አብረው ነበሩ፡፡ ..ጓድ ፍቅረሥላሴ፤ ቀን ሰጥቼሀለሁ. . . በተገኘው ገንዘብ ሁሉ መብራትና ውሃ እንዲገባ.. ብለው መመሪያ ሰጡልኝ፡፡ ስልሳ ቀን ሳይሞላ መብራትና ውሃ ገባ፡፡ ለአስተዳዳሪነት የተመደብክበት የመጀመሪያ ቦታ የት ነበር? ቢቡኝ ነበረ፡፡ ቢቡኝ ማለት እስታሁንም አረንጓዴ ትርዒት ማለት ነው፡፡ በሄድኩበት ወረዳ የተፈጥሮ ሀብት እንክብከቤ በማድረግ የደን መራቆት እንዳይኖር ሳልታክት እሠራ ነበር፡፡ ከዚያ ደግሞ ሁለት እጅ እነሴ ወረዳ ነው የሰራሁ፡፡ እዛም እንደዚያው ደብረ ወርቅ ተዛውሬ አበት አለፍ የሚባል ተራራ አለ፤ የሬዲዮ መገናኛ ያለበት ነው፡፡ እዚያ ወጥቼ ሳየው ተራራውን ገበሬው እህል ያበቅልበታል፡፡ አጠናሁና ..እዚህ ላይ ደን እንትከል.. አልኩ. . . ..ከብት ይበላዋል.. አሉ፡፡ ..በፍፁም! እኔ እዚው መሳሪያዬን ይዤ እተኛለሁ እጠብቀዋለሁ ግዴለም.. አልኩ፡፡ በበሬ አረስነ አስተከልነ፡፡ ከዚያ በስብሰባ ላይ ..እንግዲህ ልብ አድርጉ የብሔራዊ አብዮታዊ የምርት ዘመቻን ሳንይዝ መንግሥት ያወጣው መመሪያ ግቡን አይመታም፡፡ ሊመታ የሚችለው እኛ ስንሠራ ነው.. እንደ አሁኑ የ5 ዓመት መርሃ ግብር እንደሚባለው ማለት ነው፡፡ ..በሥራ ቀን ቤት ተቃጥሎብህ፣ ጥይት ተተኩሶብህ ካልሆነ በስተቀር እዚህ ከተማ ሲያወደለድል የሚገኝ ሰው ቢኖር ደን ተከላ ነው የምልከው.. ብዬ አወጅኩ፡፡ ሰው ሲመጣ ይያዛል፤ ደን ተከላ ይላካል፡፡ የዚያንዜ ያስተከልሁት ችግኝ ዛሬ አድጎ መብራት ኃይል ለመላው ኢትዮጵያ ከዚያ እየቆረጠ ነው ሚወስድ፡፡ ወደ 6 ማሊዮን ብር ተሸጧል፡፡ ምን እንደሰሩበት እንጃ! በኋላ ዶ/ር ገረመው ደበሌ ለጉብኝት መጥተው አይተው በጣም ተደሰቱ፡፡ ወደ 50ሺ ብር የሚሆን ለግብርናው ሽልማት ሰጡ፡፡ የቀለም ትምህርት እስከ ስንት ዘልቀሃል? ደብረ ኤልያስ እስከ ስድስተኛ ክፍል ተምሬአለሁ፤ ደብረ ወርቅ እስከ ዘጠኝ ተምሬ በተልዕኮ 12ኛ ጨረስኩ፡፡ ከዛም ፖለቲካ ት/ቤት አስገቡኝ፡፡ ..ይሄን የመሰለ ልማት እየሠራ በትምህርት ቢታገዝ የበለጠ ውጤት ያመጣል.. ተባለ፡፡ ተዚያ ቀደም ይከለክሉኝ ነበር፡፡ የሚልኩኝ ችግር ባለበት ወረዳ ነው፡፡ ችግር ሲኖር እሱ ይሂድ ነው የሚባል፡፡ እኔ ሄጄ እግሬ እንደደረሰ ህዝቡን ሰብስቤ ..ከመንግሥት ጋር ያለህ ፀብ ምንድነው? በል ተናገር.. እለዋለሁ . . . ..ጠባችን ከመንግሥት ጋር አይደለም፤ ከሊቀመንበሩ ጋር ነው.. ይላል፡፡ ..እሱ ነው ጠላትህ ይሄው አወረድኩልህ፤ ሌላ ምረጥ.. እለዋለሁ፡፡ ይኸነዜ አዳሜ ወክ ይላል፡፡ አንድ የማልረሳው ምሳሌ ብነግርሽ አንደዜ የገበሬዎችና አምራቾች የህብረት ሥራ ላይ መሬት ከልለው ገበሬውን ባዶ አስቀርተውት አገኘሁ፡፡ ..ምንድን ነው.. ስላቸው ..ዛሬማ ቅልጥ ያለ ተኩስ አለ.. አሉኝ፡፡ ..ለምን?.. አልኩ፡፡ ..አምራቾች የሚያበሉትን ሳር እናብላ ብለው.. አሉኝ፡፡ አንድ የሚበጠብጥ ካድሬ ነበር ይሄን ሁሉ የሚያደርገው፡፡ የራሴን እርምጃ ወስጄ ወደ ሌላ ቦታ አዛወርሁት፡፡ ሌባን ለማጥፋት ሸፍተህ ነበር ይባላል. . . ዋ! እህሳ! ልክ ነው፡፡ አስር ዓመት ሙሉ የሸፈተ አንድ ኃይለኛ ሽፍታ ነበር፡፡ አንደኛውን በቃ ሃይለኛ ነበር፡፡ ..ግዴለህም ግን.. ብዬ አባብዬ ብልክበት ..እነ ደጃዝማች ደምስ ያልነኩኝ ማን ነው እሱ!.. ብሎ ናቀኝ፡፡ የወረዳውን ህዝብ ሰበሰብኩና ሳበቃ ..የምንሄድበት ቦታ አለ፡፡ ወታደር የሆንክ ወደ ኋላ ሁን.. አልኩ፡፡ ሽማግሌዎች ነበሩ፡፡ የሀገሩ ሰው ለእሱ አብሮ ይተኩስብናል፡፡ ብቻ ተጠንቅቀን ደረስን፡፡ ከሌቱ በ10፡00 ሰዓት ቤቱን ከበብነው ..እታኮሳለሁ.. አለ፡፡ ጠመንጃውን አቀባብሎ ሁለት የጣሊያን ቦምብ ይዞ፤ በሁለት ወታደር ታጅቦ መጣ፡፡ ሰላምታ እየሰጠ. . . እንግዲህ ከበነዋል፡፡ ማምለጫ የለም. . . ሁሉንም እየጨበጠ ሲመጣ እኔ ሰላም እለውና ..ያዝ!.. ስላችሁ በላዩ ላይ ተከመሩ ብዬ ወታደሮችን መክሬያቸው ነበር፡፡ እኔ ጋ ደርሶ ሰላም ሲለኝ ..ያዘው.. ብዬ ስል ያዙት ..ወይኔ ወይኔ!.. አለ፡፡ እጅ እግሩን ጠፍረን አሰርነው፡፡ ..እንግደለው.. አሉ፡፡ ..የለም ይሄ አይደረግም፡፡ እንኳን ይሄንና ሶማሊያ፣ ግብፆች፣ ቱርኮች፣ ጣሊያንና እንግሊዞች አገራችንን ሲወሩ እንደዚህ አድርገው እጃቸውን ሲሰጡ አይገደሉም፡፡ ይሄማ ወንድማችን ነው፤ አስረን ነው የምናስተምረው፤ እሺ ብሎ አንደዜ እጁን ሰጥቷል.. አልኳቸው፡፡ ተዚያማ ምኑን ልንገርሽ፡፡ ሌላ ሆነ . . .ተፎከረ ተሸለለ. . . የተለያዩ መፈክሮች እያፃፍክ ትሰቅል ነበር? መስቀል ነው! . . . ..ከሌባ ጋር እንዳትጋቡ፤ ለሱ የሚድርለት ራሱ ሌባ ነው.. የሚል መፈክር ነበረኝ፡፡ የጦር መሣሪያዬን አነግትና በየኼድኩበት ስለ ጉቦ፣ ስለ ሥርዓቱ አስተምራለሁ፡፡ እና ደግሞ ሰውም ይሰማኛል ..ምን ልታደርግ መጣህ.. ስለው ..ልማር፤ ህግ ላውቅ ነው የመጣሁ.. ይለኛል፡፡ ከሌላው ወረዳ ይልቅስ ብዙ ሽፍቶች እጃቸውን የሚሰጡት በእኔ ወረዳ ነበረ፡፡ በቴሌግራም በሬዲዮ ..እንዲህ ያለ ሽፍታ እጅ ሰጥቷል.. ብዬ አስነግራለሁ፤ ሰላማዊ መሆኔን እነግራለሁ፡፡ የራሴኮ ቴሌግራም ነበረኝ፡፡ ማን ሰጠህ? መንግሥት ነዋ! በዚያን ወቅት እነ ሰልጣን አለሙ የተባሉ ጋዜጠኞች ነበሩ ስራዬን ሁሉ የሚያስተላልፉልኝ፡፡ እናም ..የእሱን ሥራ ተናገሩለት፤ ሌት ተቀን ነው የሚለፋው.. ተብዬ ድጋፍ ተሰጠኝ፡፡ በኋላ አንድ ጊዜ የቡሬ አስተዳዳሪ የነበረ መቶ አለቃ ሙሉ የሚባል ሰው፣ ጓድ ቆምጬ የሚያስተዳድሩት ማቻከል ወረዳ 80ሺ ኩንታል እህል አስገብቶ አንደኛ ወጣ ተብሎ ሲነገር ቢሰማ ..የለም! አፈር ጭኖ ነው እንጂ እህል ጭኖ አይደለም.. ብሎ አስወራብኝ፡፡ ምቀን ይዞት፡፡ በኋላ 4 ወፍጮ ተሸለምን፡፡ በአንተ ስም ነው የተሰየመው ይባላል... አዎ /ሳቅ/ ቆምጬ ወፍጮ ነው የተባለው፤ እንዲያውም ወፍጮው ሲነሳ ሁሉ ..ቆምጬ ተንደቀደቀ.. ይባል ነበር፡፡ ዛፍም አለ ..ቆምጬ ዛፍ.. የሚባል፡፡ ዳቸና ገብርኤል ውስጥ ነው ያለው፡፡ ሰው አይነካውም፡፡ ..ይሄ ከደረቀ ለዚህ እግር አልጠቀመውም.. ብዬ እተክለዋል፡፡ እኔን መስሎ ስለሚታየው ሰው ዛፉን ይንከባከበዋል፤ በምሔድበት ሁሉ መጋቢትም ይሁን የካቲት ቆፍሩ እልና ..ይሄ ዛፍ ይድረቅና እያንዳንዳችሁን አደርቅችኋለሁ.. እያልሁ አስፈራራቸዋለሁ፡፡ የህዝብም ግም የአገርም ግም የለውም፡፡ የትም ወረዳ ሂጂ ..አንድ የሆነ ሰው ክፉ ነው፣ ገዳይ ነው፣ በመሪዎች ላይ አደጋ ይጥላል.. ሲባል ልትሰሚ ትችያለሽ፡፡ ግን ውሸት ነው፡፡ መሣሪያውን ወይም እጮኛውን ካልቀማሽው፣ ሰውየውን ዝቅ ካላደረግሽው፣ ባለሞያውን ካከበርሽው ምንም አይልም፡፡ፖለቲካ ት/ቤት ባለሥልጣኑን ጉድጓድ አስቆፍራቸው ነበር፡፡ መሠረተ ትምህርትን ምሁራኑን ይዤ አቅዳለሁ፡፡ ..እናንተ መሀይምነትን ማጥፋት አለባችሁ.. እላቸዋለሁ፡፡ ለመምህራኑ ስኳር፣ ብርድ ልብስ የሚያስፈልጋቸውን እሰጣቸዋለሁ፡፡ ከሊቀመንበሩ በላይ የገጠሩ መሪ የማደርገው መምህሩን ነበረ፡፡ ባለሙያውን ልዩ ሥልጣን እሰጠዋለሁ፡፡ በደብረ ምጥማጥ አንድ መምህር ነበረ፡፡ ወጥሮ ያዛቸው፡፡ ትምህርት ላስተምራችሁ ባለ ያላደረገውን ..በሬ ሰረቀን . . .እንዲህ አደረገን.. አሉና ከበው ይዘው አመጡት፡፡ ..ነው? ሰረቀ?.. አልኳቸው፡፡ ..አዎ.. አሉኝ፡፡ ..በአለም ላይ መምህር መቼ ነው ሌባ ሲሆን ያያችሁት?.. አልኩና ይዘውት የመጡትን ሰዎች አሰርኳቸው፡፡ መምህሩን ይዤው ወደ ከሰሱት ሀገር ሄጄ ..እውነቱን አውጡ! ካልሆነ በጊዜ ቀጠሮ እያንዳንድህን ወህኒ ቤት ነው ምለቅህ.. አልኳቸው፡፡ ጎጃም ዱር የሚባል ቦታ አለ፡፡ አካፋና ዶማ አስያዝኩና ማስቆፈር ጀመርኩ፡፡ ሲቆፍሩ ውለው አዳራሽ ውስጥ እንዲያድሩ አደረግሁ፡፡ ተዚያማ . . . . . . ..አያ! ጌታችን ተሳስተናል.. አሉኝ፡፡ ..ጌታ እግዚአብሔር ነው፡፡ አቶ ቆምጬ (ጓዱ ቆምጬ) ብለህ ጥራኝ፡፡ ጌታህ እየሱስ ክርስቶስ እንጂ እኔ አይደለሁም.. አልኳቸው፡፡ ..አንተም እርፍ ይዘህ ታርሳለህ፣ እኔም አርሳለሁ፡፡ አንተ የምታጭደውን እኔም አጭዳለሁ፡፡ እኔ ህይወትህንና ንብረትህን ለማስጠበቅ መንግሥት የላከኝ ሰው ነኝ እንጂ አንተንና እኔን የሚለየን የለም.. አልኳቸው፡፡ ..ውሸታችንን ነው፡፡ መሠረተ ትምህርት እያስተማረ አላስቀምጥ ስላለን ነው ይቅርታ.. አሉ፡፡ ዋና ቀንደኞችንና ሊቀመንበሩን ወህኒ ሰደድኩና ..ይህንን መምህር አክብረህ መሪነቱን፣ መምህርነቱን፣ ሰው የሚለውጥ መሆኑን፣ ለብሔራዊ አብዮታዊ የምርት ዘመቻ ከፍተኛ እድገት አዋጭ መምህሩ መሆኑን አውቀህ አክብረው፡፡ እኔን በትምህርት ይበልጠኛል.. አልኩ፡፡ ሰው እንዲማርና መሠረተ ትምህርት እንዲያድግ ህዝቡን ሌላ ያሳመኑበት መንገድም ነበር . . .? አይሄ (ሳቅ). . . ይኼውልሽ አንድ ዮናስ የሚባል ልዥ ነበር፡፡ የወረዳ አስተዳዳሪ ነው፡፡ እና ገጠር አይወድም፡፡ ገጠር ከሄደ አተር አስቆልቶ ሲበላ ነው የሚከርም፡፡ የገበሬውን ቦሃቃ፤ ምግቡን ንፁህ አይደለም እያለ ያነውራል፡፡ እኛ ደግሞ ገበሬ የበላውን ነው የምንበላ፡፡ ድንችም ቆሎም የተገኘውን እንበላለን፡፡ ዶ/ር ፋሲል ናሆም የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ህግ አማካሪ፤ ቀደምም የመንግሥቱ ኃ/ማርያም አማካሪ የነበሩ በሄሊኮፕተር ወደ ፓዊ ሲሄዱ ..ቆምጫ አምባው ማለት ወታደር ነው እንጂ መምህር አይደለም፤ እንዴት ነው ነገሩ? በመሠረተ ትምህርት አንደኛ ወጥቷል፤ በፀረ ስድስት ክትባት ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሸልሞታል፡፡ ሽልማት በሽልማት ነው ስልቱ ምንድን ነው?.. ሲሉ ይሄ ዮናስ ያልኩሽ ሰው ..እሱማ ቢቡኝ ወረዳ ሂዶ፤ መሠረተ ትምህርት ያልተማረ መፃፍ ማንበብ ያልቻል ቡዳ ነው፤ ቡዳ ስለሆነ እንዳትድሩለት፤ ውሃም እንዳታስቀዱት ብሎ አወጀ.. ብሎ ነገራቸው፡፡ በቃ ያን ይዘው እንዲህ አለ ይሉኛል፡፡. . . ..ያው እኔ በእቅድና በስልት ነበር የምመራ፡፡ በእርስዎ ስም የሚነገሩ ብዙ ቀልዶች አሉ... የሶሻሊዝም አፍቃሪ ነበሩ ይባላል? ያ ሥርዓት ተለውጧል ብዬ የምተወው አይደለም፡፡ በተመስጥኦ ነበር የተቀበልኩት፡፡ ግንባር ቀደምትነት የሚሰጠው ለሠራተኛው ስለነበር በጣም ነበር ያራመድኩት፡፡ በሠራተኛውም በዕደ ጥበባቱም፡፡. . . ..ሦስቱ ጣምራ ጠላቶቻችን እነማን ናቸው.. ብላችሁ ቆምጬን ብትጠይቁት ..ያው አብዮት አደባባይ ተሰቅለውላችኋል!.. ይላል ይላሉ - የግልብጥ ሲወራ፡፡ (ሌኒን፣ ማርክስና ኤንግልስ ለማለት ነው) ፈተና ቀርቦ ..የብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፕሮግራም ለምን አስፈለገ? ለምን ቀጥታ ሶሻሊዝም አልሆነም?.. ተብሎ ሲጠየቅ ..ታዲያ ቆምጬ አምባው ነው የከለከላችሁ ከሆነ አታደርጉትም!.. ብሎ መለሰ ይላሉ፡፡ ሊቢያና ቻድ ተጣልተው ነበረ፡፡ ፕሬዚዳንት ሊቀመንበር ጓድ መንግሥቱ ሊያስታርቁ ሄደው ሳይሳካ ቀረ፤ ..አንተ በፖለቲካ መጥቀኸል ሌት ተቀን ታነባለህ፡፡ ንባቡን አንበልብለኸዋል፡፡ እንግዲህ በአንተ አተያይ ሊቢያና ቻድ እንዴት ናቸው?.. ብለው አቶ ካሣዬ አራጋው ሲጠይቀው ..አይ! ለምን ሥራ ያስፈቱኛል? ሊቢያና ቻድን ሊቀመንበር መንግሥቱ ያልሆነለትን ከደብረወርቅ ቆምጬ አምባው ሄጄ ላስታርቅ ነው?.. ብሎ አለ አሉኝ፡፡ አንደዜ ደሞ እኔ ራሴ ዝርፊያ ትተው አገር እንዲጠብቁ ያስታጠኳቸው ሌቦች ነበሩ፡፡ እኔ ከማስተዳድረው አካባቢ ለቀው ሌላ ቦታ ሲዘርፉ ተገኙ፡፡ በኋላ ጠራሁና አረቄ እያጠጣሁ ..እንዴት ነው . . . እኔ በማህበር በሰንበቴ በእድር እከታተላችኋለሁ፡፡ ግን ስርቆውን አልተዋችሁምና.. አልኳቸው፡፡ ..አይ እስዎን መደበቅ ማለት እግዚአብሔርን መደበቅ ማለት ነው፡፡ ከቢቡኝ ህዝብ እኮ አንሰርቅም ከዳሞት ነው የምንሰርቀው.. አሉኝ፡፡ ..እንግዲህ ያ ህዝብ አይደለም? እነማናችው አብረዋችሁ ያሉ?.. ብዬ ስጠይቃቸው ነገሩኝ፡፡ . . . የተባሉትን ጠራሁና መከርኳቸው፡፡ ሌላው ደሞ በትምህርት ቤት ጎበዝ የሆነ ተማሪ ወደ ጦር ሜዳ አልክም፡፡ መምህር አላዘምትም ..ስብጥር አድርገው.. ስባል ..አልክም! ማን ያስተምር? ህዝቡ ይነሳብኛል.. እላቸዋለሁ፡፡ ሌባውን ነው መርጬ የምልከው፤ ..ሌባው ህዶ ሰልጥኖ ሞያ ቀስሞ ይመጣል.. ነው የምል፡፡ አንድዜ ደሞ የአንዱ የአውራጃ አስተዳዳሪ ከነበሩ አቶ መስፍን አበረ ጋር አንግባባም ነበር፡፡ ምክንያቱ ፖለቲካ ነው፡፡ ማልሬድ የተባለ የፖለቲካ ድርጅት አባል ነበሩ፡፡ እኔ ደግሞ አብዮታዊ ሰደድ ለተባለው ድርጅት አባል ነበርኩ፡፡ በምልመላ ተጣላነ፡፡ ታክቲክና ስትራቴጂ በመቀየስ የፖለቲካ ሥራውን አቀላጥፈው ነበርና በርካታ አባላቱን ወሰድኩበት፡፡ ኋላ ነደደዋ! ጠላኝ፡፡ ኋላ ምን ልበልሽ አጥረገረገኝ፡፡ ..ከሃምሳ ጦር በላይ ቢቡኝ አብሮህ ውሏል፡፡ ፖለቲካ ሰውን ሥራ እያስፈቱ እንደዚህ ማድረግ አይደለም፡፡ አንተ ያልተማርክ መሀይም... . . ስድብ በስድብ ተዚያ በቴሌግራም ጻፈለኝ፡፡ ሳየው ንዴቱ ገባኝ፡፡ ፖለቲካ ደግሞ ወንድማማች ያጋድላል እንኳን ስድብ፡፡ ኋላ. . . ማንነቱን ጠቅሼ ተንትኜ አሳየሁታ!! ምን ብለው? ስፍለት. . . ..አባቴ ፊታውራሪ አምባው ይባላል፡፡ ግራዝማች ናቸው፡፡ የርስዎ አባት ደሞ ደጃዝማች አበራ ይማም ይባላሉ፡፡ ሚያዚያ 30 ቀን 1942 ዓ.ም. ዳንግላ (ሸፍተው) ወረራ አካኸዱ፡፡ ዳንገላንም የወረሩበት ምክንያት ሹመት ቀረብኝ ብለው ነው፡፡ አባትዎ ሲሸፍቱ የእኔ አባት ፊታውራሪ አምባ በሽማግሌ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወርጠዋቸው ..አቸፈርን በአውሮፕላን አታስደብድብ እጅህን ስጥ.. ብለው መክረዋቸው እጃቸውን ሰጡ፡፡ እጃቸውን ሲሰጡ ጃንሆይ አስረው አሰቃዩዋቸው፡፡ ፊውዳል እኔ አይደለሁም፤ እስዎ ነዎት፡፡ እሰዎስ ቢሆኑ የጃንሆይ መንግሥት እንዳይቀለበስ በፓርላማ ሲሟገቱ አልነበረ? እኔ የአንዱ ጉልት ገዢ ልጅ ነኝ፡፡ ደሞስ ማህይም ማለትዎ?! ማህይምስ እስዎ፡፡ በእጅ መፃፍ አቅቶዎት በታይፕ የሚጽፉ.. ብዬ ስልክባቸው ወከክ አሉያ፡፡ ብቻ እንዲያ እንዲያ ተብሎ ታረቅነ፡፡ በሥልጣን ዘመንዎ ያሰሯቸው ት/ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች እስቲ ንገሩን? በተለያዩ አካባቢዎች የተለያየ ሥልጣን ነበረኝ፡፡ በአውራጃ አስተዳዳሪነት ብትይ በወረዳ አስተዳዳሪነት. . . ቢቡኝ አስር ት/ቤት አሰርቻለሁ፤ ከሕዝቡ ጋር ነው የምሠራው፡፡ ከመንግሥት የምፈልገው ቆርቆሮና ሚስማር ብቻ ነው፡፡ ጤና ጣቢያ በቢቡኝ ወረዳ ውስጥ አሰርቻለሁ፡፡ ቆንተር ስላሴ (ወይን ውሃ ከተማ ት/ቤት ጤና ጣቢያ) የሚባል አገር አለ፡፡ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት የጓድ ብርሃኑ ባየህ አገር ናት፡፡ እነሱ እንኳን በሄሊኮፕተር ወርደው አይተዋታል፡፡ አንደዜ ወባ ህዝቡን ፈጀው፡፡ ክሊኒክ ሠራን በዚያ ወቅት ወባ ጠፋች፡፡ በቢቡኝ ወረዳ ኮረብታ አማኑኤል ክሊኒክ ተሠርቷል፡፡ ጎማጣ (የጎልማሶች ማሰልጠኛ ጣቢያ) ገነባን፡፡ ሁለት እጁ አነሴሞ ሌላ ጎማጣ፣ አስራ አምስት ት/ቤቶች፣ አስራ አምስት የአገልግሎት የህብረት ሥራ ማህበራት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት፤ የመንግሥታዊና የሕዝባዊ ድርጅቶች ቢሮ ስፖርት ሜዳ አሠራሁ፡፡ ቢቡኝ ዘጠኝ የህብረት ሥራ አገልግሎት ማህበራት፤ ሁለት የበግ ማርቢያ አዳራሾች፣ የደን ተከላ፣ ጎማጣ አሰርቻለሁ፡፡ እናርጅ እናውጋ ወደ ዘጠኝ የአገልግሎት የህብረት ሥራ ማህበር፤ አንድ የስፖርት ሜዳ አሰርቼ ..ኢትዮጵያ ትቅደም.. የተባለውን ውድድር፣ ሰባቱን አውራጃዎች 35 ወረዳዎችን አስተናግዷል፡፡ መብራት፣ ንፁህ የመጠጥ ውሃ፣ ጤና ጣቢያ፣ ደን፣ አስር ት/ቤት፣ ጤና ጣቢያ፣ ሦስት ክሊኒክ፤ ፈለገ ብርሃን የተባለ ቦታም አንድ ት/ቤት፣ አንድ ጤና ጣቢያ፣ ክሊኒክ አሰርቻለሁ፡፡ አቸፈር ውስጥ የህዝብ መድኃኒት ቤት፤ አምስት ት/ቤት፣ ሦስት ጤና ጣቢያ፣ መብራትና ውሃ፣ ደን ልማት ይህን ሁሉ ሠርቻለሁ፡፡ ትምህርትን በተመለከተ በኢትዮጵያ ከነበሩት ከአምስት መቶ ሰባ ስድስት ወረዳዎች ደብረ ወርቅ አንደኛ፣ ፈለገ ብርሃን ሁለተኛ ወጣ፡፡ ማቻከል በፀረ ስድስት ክትባት አንደኛ ወጥቶ ከጤና ጥበቃ ተሸልሟል፡፡ በደን አያያዝም ከግብርና ሚኒስትሩ ከዶ/ር ገረመው ደበሌ ተሸልመናል፡፡ በ13 ዓመት ጊዜ ይሄን ሠራን፡፡ በሠራነው ስቴዲየም ስፖርት ኮሚሽን 30ሺ ብር ሸልሞን በሥራ ብዛት ሳንወስደው ቀርተናል፡፡ ስቴዲየሙ ደረጃውን የጠበቀ ነበር? ምን ማለትሽ ነው? ራሴ እኮ ነኝ ቆሜ ያሰራሁት፡፡ ወረዳ አስተዳዳሪ ነበርኩ፡፡ ህዝቡን ሰብስቤ በጉልበትና በዶዘር አስተካከልኩት፡፡ ራሴ ነኝ ዶዘሩን እየነዳሁ መሬቱን እደለድል የነበረ፡፡ ጓድ ካሳዬ አራጋው መጥተው አዩንና ..በአጠቃላይ ከሁሉም ወረዳ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ በማህበራዊ እንቅስቃሴ ተወዳዳሪ የለህም.. ተባልኩ፡፡ /ሳቅ/ ስብሰባ ላይ ምን ይናገራል ብለው የተገላቢጦሽ የሚፈሩኝ እኔን ነው፡፡ ..ኮከብ ወረዳ አስተዳዳሪ!.. ተብዬ ነው አልኩሽ የተሸለምኩት፡፡ ብዙ ጊዜ ስለሚሸለሙ አንዳንድ ባለሥልጣናት እርስዎን የሚያኮስስ ነገር በአደባባይ ይናገሩ ነበር የሚባለው እውነት ነው? የነበረው መንግሥት ወዳጅም ጠላትም ነበረው፡፡ ጠላቶች በጦርነት አይደለም የሚያሸንፉ፡፡ ማዳከም፣ መቦርቦር፣ የሚወጣውን እቅድና ፕሮግራም አለመፈም፣ ማንኮላሸት ነበር ሞያቸው፡፡ ምን ሆነ መሰለሽ? . . . እናርጅ እናውጋ ወረዳ ውስጥ ነው፡፡ ብዙ ህዝብ ተሰብስቧል፡፡ የቅባት፣ የጥራጥሬ እህል አለ፡፡ እና ይህን የሚያነሳልን መኪና አጣን፡፡ ብጮህ ብጮህ የሚሰማኝ አጣሁ፡፡ ..የተሰበሰበውን እህል ምስጥና አይጥ እየበላው ስለሆነ ይታሰብበት.. የሚል መረጃ በጋዜጣ ላይ አስወጣሁ፡፡ ንግድ ሚኒስትሩ ሰው ልከው ሲያዩት ሌላ ሆኖ ተከምሮአል፡፡ ለጓድ ካሳዬ አራጋው ነገሯቸው፡፡ በአንድ በኩል ህዝቡ እየተራበ ነው፤ አዲስ አበባ ህዝቡ ምግብ አምጡልን እያለ ነው፡፡ ..ለምን አይነሳም.. ብዬ በጋዜጣ ሳወጣ ጠሉኝ. . . እዚያ ያለው የቀጠና ኃላፊ ..እንደዚህ አድርገህ ስም ታጠፋለህ.. አለኝ፡፡ ..እናንተ ናችሁ ፀረ ህዝብ.. አልኩት፡፡ ማቻከል ወረዳ ተዛውሬ እንደዚሁ በጋዜጣ አስወራሁ፡፡ የመንግሥት ማዕከላዊነት አልጠብቅም ሪፖርት አደርጋለሁ፡፡ ካሳዬ አራጋው ..እኔ ብሰማው.. አሉኝ፡፡ ..እስዎ ምን መኪና አለዎት.. አልኳቸው፡፡ ..ቢፈልጉ ያባሩኝ አርሼ መብላት የምችል ነኝ.. ስላቸው ..ስለሠራህ ለምን አባርርሃለሁ?.. አሉኝ፡፡ ..እንግዲያስ ለእኔ ለምን አትነግረኝም አይበሉኝ፡፡ ቢፈልጉ ይጥሉኝ በማስተዋወቂያ ክፍሉ እቀበቅባቸዋለሁ.. አልኳቸው፡፡ አንደዜ ደሞ የቤተ መንግሥቱ ጋዜጠኛ አሰፋ ሽበሸ ደውሎ ..ጓድ መንግሥቱ በጣም ይወዱሃል፡፡ ቆራጥ መሪ ነው የሚሉህ፡፡ አይዞህ በርታ፤ ሁሉ ሰው እንዳንተ ቆራጥ ቢሆን ነው የሚሉ ጋዜጣውን እያነበቡ.. አለኝ፡፡ እንዲያውም አንደዜ . .. ባህርዳር ቤዛዊት ቤተመንግስት ጓድ ሊቀመንበር አስጠሩኝና ..እስቲ ንገረኝ ህዝቡ ምንድን ነው የሚል?.. አሉኝ ..አይ . . . ህዝቡ መዋጮ በዝቶበታል፡፡ የልዩ መዋጮ ሃያ ብር፣ ግብር ሃያ ብር፣ በዛብን እያለ ነው፡፡ በርግጥ ህዝቡ እስዎን ይወድዎታል.. አልኳቸው፡፡ ..ሚኒስትሮችም ነገሩን አለባብሰው ምንም ችግር የለም ነው የሚሉዎት፡፡ መረጃ ቢያገኙ ጥሩ ነው.. አልኳቸው፡፡ ..እንደዚህ ደፍሮ የሚነግረኝ የለም.. አሉኝ ይሄን አልረሳውም፡፡ በሌላ ጊዜ ደሞ ጓድ ካሳዬ ሲነግሩኝ ፕሬዚዳንቱ ..ጓድ ቆምጬ ደህና ናቸው?.. ነው የሚሉ እንጂ ..ጐጃም ደህና ነው ወይ.. አይሉም አሉ፡፡ እሳቸውን የሚጠላ እኔን አይወደኝም፡፡ ሬዲዮና ጋዜጣ ላይ ስምዎት በየጊዜው ይጠቀስ ነበር የሚባለውስ? ቢቡኝ ወፍጮ የለም፡፡ ርዕሰ ከተማው ወፍጮ አያውቅም፡፡ ከህዝቡ ላይ 15ሺ ብር አወጣሁና ..እስኪ አንድ ወፍጮ ከተማው ላይ እናድርግ፡፡ ሴቶች፣ እርጉዞች፣ ደካሞች፣ እየለፉ ነው.. ብዬ ካስማማሁ በኋላ ወፍጮውን ከአዲስ አበባ የሚያመጣልኝ አጣሁ፡፡ በዚያን ሰዓት ችግሬን በሬዲዮ አስነግሬ ያንን 15ሺ ብር ባንክ አገባንና አንድ ግለሰብ ወፍጮውን ከአዲስ አበባ ገዝቶ አመጣልን፡፡ በኋላ ሬዲዮው ..ወፍጮ ተተከለ . . . ወፍጮውን መርቀው የከፈቱት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ጓድ ቆምጬ ናቸው.. ብሎ አወራ፡፡ ያኔ አርስዎ የት ነበሩ? /ሳቅ/ እዚያው ቢቡኝ፡፡ ኋላ . . . ምን አሉ መሰለሽ . . . ..ቆምጬ አምባው ከአዲስ አበባ ወደ ቢቡኝ በመኪና ሲመጣ ..ስማ አንተ ሹፌር አንደዜ አቁም.. ህዝቡን ደሞ አንደዜ ጫ በሉ እሻ. . . እሻ.. ብሎ ..ጓድ ቆምጫምባው ማለት እኔ ነኝ.. አለ አሉ፡፡ ኩራት፣ ትቢት፣ ጉበኛ፣ ምቀኛ፣ መዝባሪ አትሁኝ ብቻ፡፡ ህዝቡ ይወድሻል፡፡ አንድ ጊዜ እናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ብርሃን ከተማ ክሊኒኩን ጓድ ቆምጬ አምባው መርቀው ከፈቱ ይልና እኔ በማላስተዳድርበት በቡሬ ሽኩዳድ መረቀ ብሎ ጋዜጠኛው ተሳስቶ አወራ፡፡ አስተዳዳሪው ለነጓድ ካሳዬ ስልክ ደወለና ..ይኼ እንዴት ይሆናል.. ብሎ አበደ፡፡ ..አይ! ጓድ ቆምጬ በሬድዮ ሁልጊዜ ይናገራል፤ የልማት ሰው ነው፤ እንግዲህ ጋዜጠኞች ይወዱታል እሱም ይወዳቸዋል፤ ጋዜጠኞች ተሳስተዋል ቆምጬን አንከስም.. ይሉታል፡፡ ባህርዳር ስብሰባ ላይ ስንገናኝ ..አምባገነን.. አለኝ፡፡ ..ዋ! አምባገነን የሚለውን ትርጉም እወቅ አንተ! እኔ እንደ አንተ ምስኪን አስተዳዳሪ ነኝ! የሚሰጠኝን መመሪያ፣ እቅድና ፕሮግራም አቀላጥፌ እሰራለሁ፡፡ ቆምጬ አምባው መረቀ አለና እኔ ምን ላድርግህ?.. አልሁት፡፡ በአንድ ወቅት ደግሞ ቢቡኝ ውስጥ የራሴን ቢሮ ወረዳውን አስተባብሬ አብሬ ጭቃ እያቦካሁ እመርጋለሁ፡፡ አያየኝም መስሎታል አንዱ ሌላውን ጐተት አድርጐ ..እህ! ይሄ ከማርቆስ የመጣው ውራጌ አስተዳዳሪ አይደለ . . ... ብሎ ሲያወራ ሰማሁ... ..አንተ በመጨረሻ ስትሄድ እኔን እንድታገኘኝ.. ብዬ አንዱን እንዲጠብቀው አዘዝሁበት፡፡ ..ስራ መሥራት ውራጌ ያስብላል አንተ? እኔ የተንጠራራሁ የአንዱ ፊታውራሪ ልጅ ነኝ፤ በል ወዲህ ና!.. አልኩና መቶ ጉድጓድ አስቆፈርሁት፡፡ በሌላ በኩል ደሞ እኔ በዛ አካባቢ ስሾም በኢህአፓም በሌብነትም ተይዞ እስር ላይ የነበረውን ሁሉ ጠራሁና እየጠየቅሁ ፈታሁ... ግን ያን ሳደርግ ቅ እያስሞላሁ ስለማንነቱ እንዲገል እየጠየቅሁ ነበር፡፡ ከዚያ ወደ ሁለት መቶ የሚሆን ኢህአፓ ቆምጬ ሊጨመድደኝ አይደል ብሎ እርሻውን እየተወ ሄደ፡፡ በኢህአፓ ጊዜ የገጠመዎት ችግር ነበር አሉ. . .? አዎ! ወረዳውን አልነግርሽም፡፡ ብቻ በዚያ አካባቢ የጠነጠነ አንድ ሽፍታ አለ፤ አንዱ ቤት ገባሁ፡፡ ከዚያ ነገሩ ደስ ስላላለኝ ወታደር ልኬ ሌላ ቤት እንዲዘጋጅልኝ አድርጌ ወደ ሌላ ቤት ተዛወርሁ፡፡ መጀመሪያ የነበርኩበትን ቤት ..ቆምጬ አምባው.. ብሎ ፎክሮ ያን ሳር ቤት በእሳት አጋየው፡፡ በኋላ ግን ሰነባብቶ ያው ሰውዬ ሌላ ቦታ ተይዞ ተቀጣ፡፡ አንድዜ ደሞ ሽፍቶቹ መከሩ እኔን ለመግደል...፡፡ በስብሰባው ላይ ከሽፍቶች ጋር አብሮ የዋለው ሰውዬ... ቢሮዬ መጥቶ ሰላም አለኝ፡፡ ..ላይህ ነው የመጣሁ እንዲያው ግን ደና ሰንብተሃል . . . ደህና ነህ ደህና ነህ?.. ሲለኝ ቆይቶ ..ስብሰባ ተደርጐ ሽፍቶች እንግደለው ብለው መክረዋል.. አለኝ፡፡ ሰማሁት፡፡ ሚኒሽር ጠበንጃ ሸለምኩት፡፡ እነዚያን የሽፍታ አለቆች ሁለቱን በሚኒሽር! አይላቸው መሰለሽ. . . (ሳቅ)፡፡ ገዳዩ እኔ ነኝ አላለኝም፤ ይሄን ያደረገው እስር ቤት ሳለ የሰራሁለትን ውለታ ቆጥሮ ኖሯል፡፡ ... ግን መጥቶ ..ተደመሰሱኮ.. አለኝ፤ ..እኔ ገደልኳቸው.. አላለኝም፡፡ እኔም አንስቼ 50 ጥይት ሰጠሁት፡፡ የየካቲት 66 የፖለቲካ ትምህርቱስ? እዛማ ስድስት ወር ነው የተማርኩ፡፡ ..ለምንድነው እኔ የማልማር? . . . አርሶ አደሮች እረዳለሁ፡፡ ሠራተኛ መደብ እረዳለሁ፤ ልማት ሠራሁኝ ምን ቸገራችሁ ት/ቤት ብትልኩኝ.. አልኩ፡፡ እላይ ድረስ ጮህኩ፡፡ እውነትም ለምን አይገባም? ይገባዋል ትምህርት . . . ተብዬ ገባሁ፡፡ የጎንደር፣ የወሎ፣ የጎጃም ሁሉ የትምህርት ቤቱ የልማት ኮሚቴ አስተባባሪ አደረጉኝ፡፡ ጄነራሉን ባለሥልጣኑን ሳይቀር አበባ መትከያ ጉድጓድ ጠዋት ጠዋት አስቆፍረዋለሁ፡፡ ዳይሬክተሩ ጋር ሂደው ..በቁፋሮ ፈጀን.. ብለው ተናገሩ፡፡ ..ይሄ ሪሰርች ነው.. ተባሉ፡፡ እኔ ቱታ ለብሼ ውሃ ነበር የማጠጣ፡፡ እነሱ ወርቃቸውን ሌዘራቸውን ለብሰው ይሸልላሉ፡፡ አቶ በጋሻው አታላይ ለእያንዳንዱ ካድሬ ሁለት ሁለት ኩንታል ቡና ለስንቅ ሰጥተዋቸው ነበር፡፡ እኔ ያችው ደሞዜ ናት፡፡ እና እነሱ ቢራቸውን ይጠጣሉ፡፡ ቆፍሩ ስላቸው መች ሚሰሙኝ ሆኑ. . . ደግሞ በትምርቱስ የዋዛ መሰልሁሽ? ሌት ተቀን አጠና ነበር፡፡ ትምህርቱ አይከብድም ነበር? ኧሯ አይከብድም! የሚታወቅ አይደል፡፡ በጣም ቀላል ነበር፡፡ የኢንፔሪያሊስቱና የሶሻሊስቱን ሁኔታ ነው፡፡ ይሄ ቄስ ትምህርት ረድቶኛል፡፡ በኋላ ምርቃቱ ላይ ለገሠ አስፋው መጡና ተህዝቡ ፊት ቆመው ..ጓድ ቆምጬ አምባው አንደኛ.. ብለው የኮምኒስቶች መጽሐፍት /የቼኮዝላቫኪያ፣ የሶቬት ሕብረት/ ሽልማት በሽልማት . . . አያረጉኝ መሰለሽ! ውጭ አገር ሄደዋል? ኧሯ! ማን ሰዶኝ፡፡ መቼም መላ አለው ብለው ችግር ባለበት እኮ ነው የሚልኩኝ! በኢህአዴግ ስርዓትስ? ... አቶ ታምራት ላይኔ ደሞ ምን አለኝ መሰለሽ? ..አቶ ቆምጬ ጥፋት የለብዎትም፡፡ የልማት ሰው ነዎት፡፡ ወደፊትም ልማት ይስሩ.. ብለው እስዎ ዲግሪ የለዎትም አዲስ አበባ በዲግሪና ዲፕሎማ ነው የምንመድብ፤ ቢሆንም እዚህ ይሁኑ ሲሉኝ እኔ አገሬ ጐጃም ናፍቆኛል ልሄድ አልኩቸው... በኢህአዴግ ታስሬ ስፈታ... እሰራበት ወደነበረው አካባቢ ስሜን ወስደው ህዝቡን ጠየቁት፤ ህዝቡ ጥሩ አስተያየት ሰጠልኝ፡፡ ..ኧረ እንዲያውም . . . አሁንም ይምጣልን . . . ይኼ ሁሉ ልማት የሱ ነው.. አሉ፡፡ አሁንም ተህዝቡ ጋር ነኝ፡፡ የቀይ መስቀል የቦርድ አባል እኮ ነኝ - በህዝብ ተመርጬ፡፡ እንዴት ከእስር ተፈቱ? የደርግ ባለስልጣናት በሙሉ ማህደራችን ተሰብስቦ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ተልኮ ነበር፡፡ ..በቃ ቀልጬ ቀረሁ.. አልኩኝ፡፡ የጠ/ሚ /ቤት ብዙ ብሄራዊና አለማቀፋዊ ስራ አለበት... የእኔ የአንድ ተራ ሰው ጉዳይ ልብ ተብሎ አይታይም ብዬ አስቤ ነበር፡፡ 3 ዓመት ከ7 ወር ታስሬ ተፈትቻለሁ፡፡ ጉዳዩን እንዲያዩልኝ ስጠይቅ ለረጅም ጊዜ ሲያደርጉብኝ ጊዜ እንዴት አልኩና የጡረታዬን ጉዳይ ልጠይቅ የማህበራዊ ዋስትና ሃላፊውን ሳናግር ..አቶ ቆምጬ እንኳን እግዚአብሄር አስፈታዎት... ይቀመጡ... በሉ ወተት ሻይ.. ሲለኝ ፆም ነበር ..አይ ይቅርብኝ.. ስለው... ..ምነው ያን ጊዜ ሳይበሉ ኑረው ነው?.. አለኝ... ..ኧረ እኔስ በልቻለሁ.. አልኩ፡፡ ተሳሳቅን፡፡ ጉዳዩን እንዲያዩልኝ ስል... ወዲያው ተፎ ተሰጠኝ፡፡ ..ወደፊት ምን ይሰራሉ?.. ሲሉኝ ..እርሻ . . ሹመኞች ሁሉ ሞጣዎች ናቸው፡፡ ያውቁኛል.. አልኳቸው፡፡ ..አያሳርስዎትም.. አሉኝ፡፡ ..ዋ!ምን ብለው? ምን በሰራሁ... ? አልኳቸው፡፡ ..መጓጓዣ ገንዘብ ልስጥዎት?.. አሉኝ... ..ጐጃም ሞልቶ የል ባዲሳባ? አልኳቸው፡፡ ሦስት መቶ ብር... እምቢ ብለው ሰጡኝ፡፡ አሁን በምን ሙያ እየተተዳዳሩ ነው? አሁን በጡረታ ስገለል ..ነገረ ፈጅ ነበርኩ የጥብቅና ፈቃድ ስጡኝ.. አልኳቸው፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት. . . የጥብቅና ፈቃድ ሰጠኝ፡፡ መቼም ለጡረታ መደጐሚያ ይበቃል፡፡ ጎጃምማ ..እሱም ወንድ፣ እኔም ወንድ፣ ከማን አንሼ ነው ጠበቃ ምገዛ?.. ይላል፡፡ ለጥብቅና ሥራ ሸጋ አዲስ አበባ ነው፡፡ የኛ ሰው ነገር አዋቂ ነኝ ብሎ ጠበቃ ማቆም ዝቅተኛነት ይመስለዋል፡፡ እና እንዳልሁሽ እርቅ ሥሠራ ነው የምውለው፡፡ በአኩሪው ባህላችን መሠረት ስናስታርቅ ነው የምውል፡፡ አሁን በእድር በማህበራዊም ሆነ በተለያየ የማህበራት አስተባባሪና መሪ ነኝ፡፡ በኢህአዴግስ አልተሸለሙም? ምክትል ጠ/ሚ አዲሱ ለገሠ ..የመልካም አስተዳደር የሰላምና የዲሞክራሲ እድሮችን በመምራት ባደረጉት አስተዋጽኦ ተሸላሚ.. የተባለ ጊዜ አግኝተውኝ ..አቶ ቆምጬ፣ ከሦስት መንግሥት የሚበሉ፤ በሃይለ ሥላሴ፣ በደርግ፣ በኢህአዴግም . . ... አሉ፡፡ እኔስ ምኔ ሞኝ!. . . ..ሁሉም እኮ የኢትዮጵያ ተወላጅ ናቸው፡፡ መንግሥት ይለወጣል፣ አገር ነው የማይለወጥ.. አልኳቸው፡፡ ሳቁ፡፡ ..ሰምቻለሁ ሥራዎትን፡፡ ጥሩ ነው፡፡ ሰውን አስተምሩት፡፡ ሽማግሌ ነዎት፡፡ ትልቅ ሰው ነዎት፡፡ ይለፋሉ፡፡ አይዞዎት.. አሉኝ፡፡ እንዲሁ አንደዜ የደ/ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ሲመረቅ ንግግር እንዳደርግ ተጋብዤ ተናገርኩ፡፡ ..ብሔር ብሔረሰቦች የሚተዋወቁበት ኮሌጅ ተሰራልነ፡፡ የሠራችሁልን መማሪያ ቤት የኛ ነው፡፡ ቧንቧው መስኮቱ እንዳይሰበር እንጠብቃለን፡፡ ከሌላ አገር የመጣ ደባል ፀባይ ካለ እኛ ጎጃሞች አንፈልግም፤ ጉሮሮውን አንቀን ለፍርድ እናቀርባለን.. አልኳቸው፡፡ በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ስላለው የፖለቲካ ሁኔታ ምን ይላሉ? ኢትዮጵያ ውስጥ የማያባራ ጦርነት ነበር፡፡ ያኔ ፕሬዚዳንቱን ..ሥልጣን አጋሩ፤ ተደራደሩ.. ብያቸው ነበር ግን ..ድርድር የለም.. ብለው እምብኝ አሉ ፕሬዚዳንቱ፡፡ የሚገርምሽ በደርግ ወቅት ጦሩ እንዳይዋጋ የሚቀሰቅስ ሙዚቃ ነበር፡፡ ..አሁን የእኔ መኖር፤ መኖሩ ነው ወይ፤ ጉች ጉች ያለ ጡት አንድ ቀን ሳላይ.. የሚል ቅስቀሳ ወጣቱ ይሰማ ነበር፡፡ ጦር ሜዳ? እህሳ፡፡ በጦር ሜዳ ቅስቀሳ ሲደረግበት ወጣቱ በቃ እዚያ መቆየት አይፈልግም፡፡ በቃ እየተወ መምጣት ጀመረ፡፡ ሽንፈቱ አየለ፡፡ ሌላው ጦርነቱ ደግሞ የአንድ አገር ጦርነት ነበረ፡፡ ያው አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት አሸንፏል፡፡ ነገር ግን ያንዜ የነበረው ጦርነት ታሪካዊ ተብሎ አይያዝም፡፡ ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ የተቃመሱ፡፡ የእርስ በርስ ጦርነት ስለሆነ፡፡ ታሪካዊ ጦርነት የምትይው ከኤርትራ፣ ከሱማሌ፣ ከጣልያን፣ ቱርኮች፣ ግብፆች፣ እንግሊዞች ጋር የነበረው ጦርነት ማለት ነው፡፡ አንድ ጦርነት ታሪካዊ የሚባለው ጦርነት በሚያውቁ ሳይንቲስቶች፣ የጦር ጠበብቶች ሲገመገም ነው፡፡ አሁን ያለው ለሰላም ለዲሞክራሲ፣ ለመልካም አስተዳደር የቆመ አስተዳደር ነው ቢባልም ከላይ የወጣው መመሪያ ትክክል ሆኖ ሳለ ከታች ግን ይሸራረፋል፡፡ ከታች ያየሽ እንደሆን መመሪያዎች፣ ህገ መንግሥቱ፣ ሌሎች ነገሮች እየተሸራረፉ ይገኛሉ፡፡ ተቆጣጥሮ ለማስተካከል ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል፡፡ በኢህአዴግ ዘመን በምርጫ ለምን አልተወዳደሩም? አይ!. . . መንግሥታት በሥልጣናቸው የሚመጣባቸው አይወዱም፡፡ እኔም ደሞ ከእንግዲህ የአገር ሽማግሌ ነኝ፡፡ ተመርጠሽ ፓርላማ በምትገቢበት ጊዜ ቢያንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ሊኖርሽ ይገባል፡፡ ለነገሩ ለተሳትፎም መማር ጥሩ ነው፡፡ ግን ትምህርቱን ለምን እስከ ዲግሪ አልገፉበትም? እህ እንግዲያ! እኔ በተልዕኮ በህግ የጥብቅና ዲፕሎማ ይዣለሁ፡፡ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊን አግኝተዋቸው ያውቃሉ? ኧረ የለም፡፡ ጠ/ሚኒስትሩን የማመሰግናቸው የኢትዮጵያና የኤርትራን ጦርነት በአሸናፊነት በመወጣታቸው ነው፡፡ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ በሚያስተዳድሩ ጊዜ የሶማሌ ጦር ..አዋሽ ነው ድንበሬ.. ብሎ መጥቶ ነበረ፡፡ ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር እንደ አገዳ ክምር ተቃጠሏ! ጠ/ሚ መለስም ቢሆኑ ጦርነት ባይፈልጉም ጦረኞችን ለመከላከል የሚያደርጉት የሚደንቅ ነው፡፡ ይህም ደግሞ አፄ ቴዎድሮስ፣ አፄ ዮሐንስ ህይወታቸውን የሰውት ንብረት ጠፍቷቸው ንብረት ፍለጋ ሳይሆን ሀገር ለመጠበቅ ነው፡፡ ያው በእኔ በኩል ጠ/ሚኒስትሩን ባገኛቸው ግን ጎጃም ውስጥ እነ ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ፣ ደራሲ ዮፍታሔ ንጉሴ፣ ደራሲ ዶ/ር ሃዲስ አለማየሁ፣ የቅኔው ባለቤት በአለም የታወቀው አድማሱ ጀምበሬ. . . የተወለዱበት አገር ደብረ ኤልያስ ይባላል፡፡ በደብረ ኤልያስ ..አባይ ፍል ውሃ.. 44 ዓይነት ምንጭ ውሃ የሚፈልቅባት ናት - ለብለብ፣ ሙቀት፣ እሳት አለንጋ፡፡ ታዲያ ሰው ለመፈወስ በበረሃው እየሄደ በውሃ ጥም እስከ 300 ሰዎች ሞተዋል፡፡ በጫካ ገብተው መንገዱ ጠፍቷቸው፡፡ እና ጠ/ሚኒስትሩ እግዚአብሔር ከዚያ ሁሉ ሽምቅ ውጊያ፤ አሁንም ቢሆን አንዳንድ ከፍተኛ መሰናክሎች አጋጥሟቸው የተወጡት በእግዚአብሔር ሃይል ስለሆነ . . . የእነዚህን ታላላቅ ሰዎች አገር ..አባይ ፍልውሃን.. ባለችዎት አቅም በእግዚአብሔር ብየዋለሁ ያሰሩልን፡፡ ..አባይ ፍልውሃ.. መንገዱ ቢሠራ ከፍተኛ የእምነበረድ ክምችት፣ ከፍተኛ የብረት ምርት፤ የቅባትና የሰሊጥ እንዲሁም፣ የበርበሬ ምርት በብዛት ያለበት ነው፡፡ ከደ/ኤልያስ አባይ ፍል ውሃ 17 ኪ.ሜ ርቀት ነው ያለ፡፡ እና እባክዎ ይሄንን ያሰሩልን . . . በፃድቃን በሰማዕታት በደናግል በመነኮሳት . . . ይዠዋለሁ፡፡ በመጨረሻ ምን ይላሉ? መልካም ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ፡፡ ከአዲስ አበባ ድረስ ደ/ማርቆስ በመምጣት ቃሌን ተቀብላችሁ በጋዜጣችሁ ስላስተላለፋችሁ አዲስ አድማሶችን አመሰግናለሁ፡፡ ይህ ቃለ-ምልልስ በሁለት ክፍሎች በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሟል፡፡ ቃለ-ምልልሱን ያገኘነው በጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው መልካም ፈቃድ ነው፡፡ እናመሰግናለን፡፡ የኢትዮጵያ ሰዎች
49787
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D%20%E1%88%BD%E1%89%B3%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%88%B5
አለባቸው ሽታ ባይነስ
21ኛው የቢቡኝ ዋና አስተዳዳሪ ናቸው። በዘመነ አብይ አህመድ ጥቅምት 28 ቀን 2011 አ.ም ተሾሙ ። በአብይ ዘመን የወረዳዋ የመጀመሪያ አስተዳዳሪ ሆነዋል። በእግርጥ ከህወሃታዊ አስተሳሰብ የተላቀቅንበት ዘመን በመሆኑ እንጅ በኢህአዴግ ዘመን 7ኛው አስተዳዳሪም ጭምር ናቸው። ወረዳዋ ከተመሰረተችበት 1950ዎቹ ጀምሮ የወረዳዋ አራተኛው ትውልድ መሪ ሆነው በመመረጣቸው እድለኛ ሰው ናቸው። አቶ አለባቸው ሽታ ባይነስ በቢቡኝ ወረዳ አስተዳደር ድጎ ቃንጣ ቀበሌ ልዩ ስሙ ድጎ ማርያም በተባለው ክቡር መንደር ጥቅምት 23 ቀን 1979 ዓ.ም ከአባታቸው ቄስ ሽታ ባይነስ አለምነህ ትርፌ ከእናታቸው ከወ/ሮ አዋግ መኮንን አለሙ 7ኛ ልጅ ሆነው ተወለዱ። 7ኛ ልጅ በመሆናቸውም የወረዳዋ 7ኛ መሪ በመሆን ተመርጠዋል። እድሜያቸው እንደደረሰ በ1988 ዓ.ም በወረዳዋ ላይ በ1955 ዓ.ም በተመሰረተው አለማየሁ በዛብህ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ት/ቤት (በወረዳዋ 4ኛው መሪ ደድአዝማች ደምሴ አባት ስም በአለማየሁ በዛብህ የተሰየመ ነው። (መሪ መሪን ይወልዳል፤ መሪነት የትውልዶች የዱላ ቅብብሎሽ ነው።)) የአንደኛ ክፍል ትምህርታቸውን ጀመሩ። በ1995 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዚሁ ት/ቤት በማጠናቀቅ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስደው ጥሩ ውጤት አስመዝግበው ወደ 9ኛ ክፍል ተዛወሩ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአቶ ልየው አስረስ ቤተሰቦች ትብብርና ድጋፍ በተገነባው ልየው አስረስ ዘውዴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከ1996-1997 ዓ.ም ድረስ ተከታትለዋል። (ይህ ት/ቤት በወንድማማቾች በእነ ዘውዴ ልየው፣ ሽታ ልየውና ታሪኩ ልየው በጎ አድራጊነትና በአቶ አውራሪስ ተገኘ አስተባባሪነት የተገነባ ት/ቤት ነው።) የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በ1997 ዓ.ም ወስደው የተሻለ ውጤት አስመዝግበዋል። በወቅቱ ከ1000 በላይ አቻ ተማሪዎች ፈተና ወስደው የመሰናዶ መግቢያ ውጤት ያመጡ 280 ያህሉ ናቸው። እሳቸውም ምንም እንኳ የተሻለ ውጤት ቢያመጡም ምርጫቸውን የመምህርነት ሙያ መማር አደረጉት፤ የዲፕሎማ ትምህርታቸውን በደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ከ1998-2000ዓ.ም ተምረው ሰኔ 24 ቀን 2000 ዓ.ም (በአዲሱ ሚሊኒየም) በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት ዘርፍ በዲፕሎማ ተመረቁ። ሀምሌ 01ቀን 2000 ዓ.ም በመምህርነት ሙያ በወቅቱ በዲፕሎማ መ/ር መነሻ ደመወዝ ብር 841.00 (አሁን ላይ (2011ዓ.ም ማለት ነው) 2472.00 ሆኗል።) እየተከፈላቸው እንዲሰሩ ዋበር ከተማ በሚገኘው ደድ እየሱስ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ት/ቤት ተቀጠሩ። በመምህርነት ሙያ ያገለገሉት ለ1 አመት ብቻ ነው። በ2002 ዓ.ም በዚሁ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ሆነው ተመድበዋል። በት/ ቤቱም ከ2002 እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ4 አመት ያህል በርዕሰ መምህርነት አገልግለዋል። በስራ ላይ እያሉም በክረምት መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በትምህርት እቅድና ስራ አመራር ከ2002-2006 ተከታትለው ከፍተኛ ውጤት #3.80 በማስመዝገብ በ2006 መጨረሻ ላይ በከፍተኛ ማዕረግ ተመረቁ። በት/ቤቱ ቆይታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱን በውጤታማነት መርተዋል። ት/ ቤቱንም ከማህበረሰቡ ጋር በማገናኘት ስታንዳርዱን ለማሻሻል ጥረት አድርገዋል። አዳዲስ መማሪያ ክፍሎችን፣ የአስተዳደር ቢሮዎችንና ቤተ መጽሃፍት ቤት አስገንብተዋል። ት/ቤቱም በአጥር እንዲከለል አድርገዋል። ት/ ቤቱም የወረዳው ሞዴል ሆኖ ቀጥሏል። አቶ አለባቸው ሽታ ባይነስ ከደድ እየሱስ ት/ቤት ቆይታ በኋላ ሀምሌ 01 ቀን 2005 ዓ.ም የቢቡኝ ወረዳ ህዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ ም/አማካሪ ሆነው ተሾሙ። በአማካሪነት ከ2006-2007 ዓ.ም ለ2ዓመት ያህል አገልግለዋል። በመቀጠልም ጥቅምት 01/2008 ዓ.ም የቢቡኝ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል። በትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊነት ከ2008-2010 ዓ.ም ድረስ መርተዋል። በቆይታቸው ወረዳዋ በትምህርት ስራ እስከ ፌዴራል ድረስ ስሟ እንዲጠራ አድርገዋል። በ2008 ስራ አፈጻጸማቸው ከአማራ ክልል ወረዳዎች ቀዳሚ በመሆን ህዳር 05-06/2009 ዓ.ም አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ላይ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ተሸላሚ ሆነው ወረዳዋን የ100ሺህ ብር ተሸላሚ አድርገዋል። በ2009 ስራ አፈጻጸማቸውም ከዞኑ ቀዳሚ በመሆን የኮምፒውተር ሽልማት ለወረዳዋ አበርክተዋል። በትምህርት ስራቸውም ከቅድመ መደበኛ ትምህርት እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተሳትፎን አረጋግጠዋል። በትምህርት ጥራቱም የማይናቅ አስተዋጽኦ አበርከተዋል። የትምህርት ቤቶችንም ስታንዳርድ በማሻሻል ድርሻቸውን ተወጥተዋል። በትምህርት ተቋሙ ጠንካራ የስራ ባህልንና አንድነትን ፈጥረዋል። .....21ኛው የቢቡኝ ዋና አስተዳዳሪ ናቸው። በዘመነ አብይ አህመድ ጥቅምት 28 ቀን 2011 አ.ም ተሾሙ ። በአብይ ዘመን የወረዳዋ የመጀመሪያ አስተዳዳሪ ሆነዋል። በእግርጥ ከህወሃታዊ አስተሳሰብ የተላቀቅንበት ዘመን በመሆኑ እንጅ በኢህአዴግ ዘመን 7ኛው አስተዳዳሪም ጭምር ናቸው። ወረዳዋ ከተመሰረተችበት 1950ዎቹ ጀምሮ የወረዳዋ አራተኛው ትውልድ መሪ ሆነው በመመረጣቸው እድለኛ ሰው ናቸው። አቶ አለባቸው ሽታ ባይነስ በቢቡኝ ወረዳ አስተዳደር ድጎ ቃንጣ ቀበሌ ልዩ ስሙ ድጎ ማርያም በተባለው ክቡር መንደር ጥቅምት 23 ቀን 1979 ዓ.ም ከአባታቸው ቄስ ሽታ ባይነስ አለምነህ ትርፌ ከእናታቸው ከወ/ሮ አዋግ መኮንን አለሙ 7ኛ ልጅ ሆነው ተወለዱ። 7ኛ ልጅ በመሆናቸውም የወረዳዋ 7ኛ መሪ በመሆን ተመርጠዋል። እድሜያቸው እንደደረሰ በ1988 ዓ.ም በወረዳዋ ላይ በ1955 ዓ.ም በተመሰረተው አለማየሁ በዛብህ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ት/ቤት (በወረዳዋ 4ኛው መሪ ደድአዝማች ደምሴ አባት ስም በአለማየሁ በዛብህ የተሰየመ ነው። (መሪ መሪን ይወልዳል፤ መሪነት የትውልዶች የዱላ ቅብብሎሽ ነው።)) የአንደኛ ክፍል ትምህርታቸውን ጀመሩ። በ1995 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዚሁ ት/ቤት በማጠናቀቅ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ወስደው ጥሩ ውጤት አስመዝግበው ወደ 9ኛ ክፍል ተዛወሩ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአቶ ልየው አስረስ ቤተሰቦች ትብብርና ድጋፍ በተገነባው ልየው አስረስ ዘውዴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከ1996-1997 ዓ.ም ድረስ ተከታትለዋል። (ይህ ት/ቤት በወንድማማቾች በእነ ዘውዴ ልየው፣ ሽታ ልየውና ታሪኩ ልየው በጎ አድራጊነትና በአቶ አውራሪስ ተገኘ አስተባባሪነት የተገነባ ት/ቤት ነው።) የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በ1997 ዓ.ም ወስደው የተሻለ ውጤት አስመዝግበዋል። በወቅቱ ከ1000 በላይ አቻ ተማሪዎች ፈተና ወስደው የመሰናዶ መግቢያ ውጤት ያመጡ 280 ያህሉ ናቸው። እሳቸውም ምንም እንኳ የተሻለ ውጤት ቢያመጡም ምርጫቸውን የመምህርነት ሙያ መማር አደረጉት፤ የዲፕሎማ ትምህርታቸውን በደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ከ1998-2000ዓ.ም ተምረው ሰኔ 24 ቀን 2000 ዓ.ም (በአዲሱ ሚሊኒየም) በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት ዘርፍ በዲፕሎማ ተመረቁ። ሀምሌ 01ቀን 2000 ዓ.ም በመምህርነት ሙያ በወቅቱ በዲፕሎማ መ/ር መነሻ ደመወዝ ብር 841.00 (አሁን ላይ (2011ዓ.ም ማለት ነው) 2472.00 ሆኗል።) እየተከፈላቸው እንዲሰሩ ዋበር ከተማ በሚገኘው ደድ እየሱስ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ት/ቤት ተቀጠሩ። በመምህርነት ሙያ ያገለገሉት ለ1 አመት ብቻ ነው። በ2002 ዓ.ም በዚሁ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ሆነው ተመድበዋል። በት/ ቤቱም ከ2002 እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ4 አመት ያህል በርዕሰ መምህርነት አገልግለዋል። በስራ ላይ እያሉም በክረምት መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በትምህርት እቅድና ስራ አመራር ከ2002-2006 ተከታትለው ከፍተኛ ውጤት #3.80 በማስመዝገብ በ2006 መጨረሻ ላይ በከፍተኛ ማዕረግ ተመረቁ። በት/ቤቱ ቆይታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱን በውጤታማነት መርተዋል። ት/ ቤቱንም ከማህበረሰቡ ጋር በማገናኘት ስታንዳርዱን ለማሻሻል ጥረት አድርገዋል። አዳዲስ መማሪያ ክፍሎችን፣ የአስተዳደር ቢሮዎችንና ቤተ መጽሃፍት ቤት አስገንብተዋል። ት/ቤቱም በአጥር እንዲከለል አድርገዋል። ት/ ቤቱም የወረዳው ሞዴል ሆኖ ቀጥሏል። አቶ አለባቸው ሽታ ባይነስ ከደድ እየሱስ ት/ቤት ቆይታ በኋላ ሀምሌ 01 ቀን 2005 ዓ.ም የቢቡኝ ወረዳ ህዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ ም/አማካሪ ሆነው ተሾሙ። በአማካሪነት ከ2006-2007 ዓ.ም ለ2ዓመት ያህል አገልግለዋል። በመቀጠልም ጥቅምት 01/2008 ዓ.ም የቢቡኝ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል። በትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊነት ከ2008-2010 ዓ.ም ድረስ መርተዋል። በቆይታቸው ወረዳዋ በትምህርት ስራ እስከ ፌዴራል ድረስ ስሟ እንዲጠራ አድርገዋል። በ2008 ስራ አፈጻጸማቸው ከአማራ ክልል ወረዳዎች ቀዳሚ በመሆን ህዳር 05-06/2009 ዓ.ም አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ላይ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ተሸላሚ ሆነው ወረዳዋን የ100ሺህ ብር ተሸላሚ አድርገዋል። በ2009 ስራ አፈጻጸማቸውም ከዞኑ ቀዳሚ በመሆን የኮምፒውተር ሽልማት ለወረዳዋ አበርክተዋል። በትምህርት ስራቸውም ከቅድመ መደበኛ ትምህርት እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተሳትፎን አረጋግጠዋል። በትምህርት ጥራቱም የማይናቅ አስተዋጽኦ አበርከተዋል። የትምህርት ቤቶችንም ስታንዳርድ በማሻሻል ድርሻቸውን ተወጥተዋል። በትምህርት ተቋሙ ጠንካራ የስራ ባህልንና አንድነትን ፈጥረዋል። አሁን ላይ አቶ አለባቸው ሽታ እያስመዘገቡት የመጡትን ለውጥ በመገንዘብና የስራ ታታሪነታቸውን እንዲሁም ሩቅ አሳቢነታቸውንና ሰው አክባሪነታቸውን በማሰብ በወረዳው ህዝብ ግፊት የቢቡኝ አስተዳዳሪ ሆነው ተሹመዋል። ሹመቱም ጥቅምት 28/2011ዓ.ም ተሰጣቸው። መልካም የስራ ዘመን አሁን ላይ አቶ አለባቸው ሽታ እያስመዘገቡት የመጡትን ለውጥ በመገንዘብና የስራ ታታሪነታቸውን እንዲሁም ሩቅ አሳቢነታቸውንና ሰው አክባሪነታቸውን በማሰብ በወረዳው ህዝብ ግፊት የቢቡኝ አስተዳዳሪ ሆነው ተሹመዋል። ሹመቱም ጥቅምት 28/2011ዓ.ም ተሰጣቸው። መልካም የስራ ዘመን
47836
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%94%E1%8B%B5%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%89%B5
የዔድን ገነት
የዔድን ገነት (ዕብራይስጥ፦ /ገን ዐድን/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት እግዚአብሔር በሰው ልጅ መጀመርያ ቅድመ ታሪክ በምድር የተከለ ገነት ነበረ። ይህ ገነት በተለይ የሚገለጸው በኦሪት ዘፍጥረት 2 እና 3፣ እንዲሁም በመጽሐፈ ኩፋሌ 4 እና 5 ነው፤ ደግሞ በትንቢተ ሕዝቅያስ 28 ይጠቀሳል። አንዳንዴ በመሳሳት «ዔድን» ሳይሆን የ«ኤዶም» ገነት ተብሏል፤ ኤዶም ግን በትክክል የያዕቆብ ወንድም ዔሳው የመሠረተው ሀገር ነበረ። መጽሐፈ ኩፋሌ 4:14, 16 እንደሚያብራራልን፣ መጀመርዮቹ ሰዎች አዳም እና ሔዋን በገነት የቆዩበት ዘመን ሰባት አመታት ያህል ነበር። በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር አስርቱ ቃላት እስከ ተሰጡበት ዓመት ድረስ 2410 ዓመታት ስለሚቆጠር፣ እነዚህ ቅድመ ታሪካዊ ሰባት አመታት ከ4071 እስከ 4064 ዓክልበ. ያህል እንደ ነበሩ መረዳት ይቻላል። ሌሎች ግን በሌሎች ዘዴዎች በኩል ሌሎችን ፍቾች አገኝተዋል። አዳም ከተፈጠረበት ከሥነ-ፍጥረት 6ኛው ቀን ጀምሮ በአዳም 40ኛው ቀን ወደ ገነት እንደ ገባ፣ ሚስቱም ሔዋን በ80ኛው ቀን እንደ ገባች ይለናል ። ወደ ገነትም ሳይገቡ በተወለዱበት አገር በኤልዳ እየቆየ አዳም መጀመርያው ሳምንት እንስሶችን ያሰይማቸው ነበር፣ ከ፪ኛውም ሳምንት ጀምሮ ሔዋንን ያውቃት ነበር። አዳም ከተፈጠረበት ከዓለም 6ኛው «ቀን» አስቀድሞ ዓለሙ፣ ምድሩ፣ አትክልቱና እንስሶች ሁሉ ወዘተ. ተፈጥረው ነበር፤ እነዚህ 6ቱ «ቀኖች» ግን እንደ አሁን የ24 ሰዓት ቀኖች እንደ ነበሩ አይመስልም። በሥነ ቅርስ መጀመርያው የምናውቀው ታሪካዊ ሰነድ «የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ» 3125-3100 ዓክልበ.ግ. ይመስላል፤ ከዚያ አስቀድሞ ለነበረው ዘመን የሰው ልጅ ታሪካዊ መዝገቦች (ሰነዶች) በፍጹም ባለመኖራቸው፣ ይህ ስለ «ቅድመ ታሪክ» አንድ ቅድመ-ታሪካዊ አስተያየት ሲሆን፣ በሰፊ በአብርሃማዊ ሃይማኖቶች (በተለይ ክርስትና፣ እስልምና፣ አይሁድና) የሚገኝ አስተያየት ነው። (ደግሞ ባለሙያ ንድፍን ይዩ።) በዚሁም አጭር የገነት ወቅት ከአሁን በጣም የተለዩ ሁናቴዎች እንደ ነበሩ የሚል አሣብ ይፈጠራል። አዳም እና ሔዋን በኤድን ሲቆዩ መዋቲ መሆናቸው እንደ ታሠበ አይመስልም። ሞት ለሰው ልጆች የመጣበት ምክንያት አዳም እና ሔዋን በዓመፃ ጸባይ የተከለከለውን ፍሬ ተመግበው ከዔድን ገነት ስለ ተሰደዱ እንደ ሆነ ይመስላል። የእንስሶች ጉዳይ በግልጽ ባይብራራልንም ከአዳም ጋር ለመናገር በዚሁ ወቅት ችሎታው እንደ ነበራቸው በኩፋሌ 5:2 ይጻፋል። እባብ በዚህ ሰዓት እግሮቹን ገና ስላላጣ ባለ እግር ፍጡር እንደ ነበር ይመስላል። የእግዚአብሔር መላእክት ለአዳምና ሔዋን የገነት አጠባበቅ በነዚህ 7 አመቶች ያስተምራቸው ነበር (ኩፋሌ 4:14)። «የአዳምና ሔዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ» የአዳምና ሔዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ ሌላ ቀኖናዊ ያልሆነ በተለይ በአረብኛና ግዕዝ የታወቀ ጥንታዊ ጽሑፍ ነው። በዚህ ጽሑፍ ዘንድ ግን አዳምና ሔዋን ሳይበድሉ በገነት የቆዩበት ወቅት ጥቂት ሰዓቶች ብቻ ነበር፤ ከገነትም በወጡ በ223ኛው ቀን (ወይም ከ7 ወርና 13 ቀናት በኋላ) አዳም ሔዋንን በጋብቻ ያገባት ነው። ይህ መረጃ ከኩፋሌ ጋር አይስማማም። ይኸውም መጽሐፍ ስለ ዔድን ገነት ተጨማሪ ዝርዝርዎች ይሰጣል። ከነዚህም መሃል፦ አዳም በገነት እያለ ሌሊትን አላወቀም ነበር። (እንደ ክፋሌ ለ፯ አመት እንዲህ ከሆነ የምድር ምኋር ከአሁን እንደ ተለየ መስሎ በገነት ምንጊዜም መዓልት ነበር ማለት ነው።) የገነት ፍሬ ከአሁን ትልቅ ነበር፤ በገነት ውስጥ አንድ የበለስ ፍሬ ክብደት እንደ አንድ ሃብሃብ ነበር። ጻዕሙም እንደ ጣፋጭ ሥጋ ወጥ ነበር። ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤም በገነት መኖራቸውም ይጠቀሳል። የተከለከለው ፍሬ እነዚህ ምንጮች የተከለከለውን ፍሬ መታወቂያ አይወስኑም። ብዙዎች እንደሚገመቱ የቱፋሕ ወይም የበለስ ዛፍ ነበረ። አንድ ሰነድ በጥንታዊ ስላቭኛ የተጠበቀው መጽሐፍ 3 ባሮክ እንዳለው፣ የተከለከለው ፍሬ ወይን ነበር። እግዚአብሐር የእባቡን ባሕርይ እንደ ለወጠ ሁሉ የወይኑንም ባሕርይ በቅጣቱ ከዛፍ ወደ ሐረግ ብቻ ለወጠ ይላል። ሆኖም በእቅዱ ወደፊት የመድኃኔ አለም ደም በመሆኑ ከእርጉም ወደ በረከት ይለውጠዋል በማለት ተጨመረ። በመጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ምንጮች ስለ ገነቱ ሥፍራ አንዳንድ ፍንጭ ይሰጣል፤ ስለ ፍንጮቹ ትርጓሜ ግን አስተሳሰቦች ተለይተዋል። «እግዚአብሔር አምላክ በምሥራቅ በኤድን ገነትን ተከለ... ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር። የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤ ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል። የሁለተኛው ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል። የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው። አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው።» (ዘፍ. 2:8, 10-14) በዚህ ጥንታዊ ወቅት የነበረው መልክዓምድር ከአሁኑ እንደ ተለየ ይመስላል። ከተጠቀሱት ወንዞች፣ የጤግሮስና የኤፍራጥስ መታወቂያዎች ያለ ክርክር ታውቀዋል። «ግዮን» የአባይ (ናይል) ስም ሲሆን ኢትዮጵያንም ይከብባል። የ«ፊሶን» ሥፍራ በተለይ አጠያያቂ ሆኗል፣ ኤውላጥ ግን በኋላ የኖህ ልጆች ዘመን ስሙን ለአገሩ ሰጠ፤ በአረቢያ በቀይ ባሕር አጠገብ እንደ ተገኘ ይታስባል። ቀይ ባሕሩ በዚህ ወቅት ወንዝ ብቻ ከሆነ፣ እሱ የፊሶን መታወቂያ ሊሆን ይቻላል፤ ወይም የሕንድ ሥፍራ ያንጊዜ በአፍሪካና በአረቢያ አጠገብ ከሆነ፣ የፊሶን መታወቂያ ሌሎች እንደሚሉ ሕንዱስ ወንዝ ሊሆን ይቻላል። አባይ ደግሞ ወደ ሜድትራኔያን ባህር ሳይፈስ ወደ ዔድን ለመድረስ በሲናና ዮርዳኖስ በኩል እንደ ተዛወረ ይመስላል። በዕብራይስጥ ትርጉሙ፣ በኢትዮጵያ ሥፍራ «ኩሽ» አለው፤ በአንዳንድ ምዕራባውያን ሊቃውንት ሃልዮ ዘንድ ይህ «ኩሽ» ኢትዮጵያ ሳይሆን በ1500-1100 ዓክልበ. ግድም ባቢሎንን የገዙት ብሔር «ካሣውያን» ይሆናሉ ብለዋል። በኩፋሌ 9፣ የገነቱ ሥፍራ በሴም ርስት ውስጥ፣ ለካም ርስት ቅርብ መገኘቱ ይመስላል። በተለይም በ9:8 ዘንድ ገነት፣ ደብረ ሲናና ደብረ ጽዮን ሦስቱ ቅዱስ ቦታዎች «አንዱ በአንዱ አንጻር ለምስጋና ተፈጠሩ» ይለናል። ሄኖክ ሳይሞት መላእክት ወደ ገነት እንዲመለስ ፈቀዱ በምዕራፍ ፭ ሲለን፣ አራተኛው የተቀደሠ ቦታ «የምሥራቁ ደብር» ይባላል፤ ይህ ደብረ አራራት መሆኑ ይታስባል። በተቀበልነው ትርጉም በዘፍጥረት ዘንድ አዳምና ሔዋን ከኤድን ወደ ምሥራቅ ተሰደዱ፤ በኩፋሌ ወደ ተፈጠሩበት ወደ ኤልዳ (ወይም «ሞኤልዳ») ተመለሱ፤ ባብዛኞች ጥንታዊ ምንጮች ይህ ከገነት ወደ ምዕራቡ ተገኘ። ወንዞቹ ሁሉ በዚያን ጊዜ የተጋጠሙበት ምድር አሁን የአረብ በረሃ ቢመስልም፣ በመስጴጦምያ ወይም በአፍሪካ እንደ ነበር የሚሉ ብዙ አሉ። እንዲሁም ሌሎች በጣም ልዩ ልዩ አስተሳስቦች አሉ። ለምሳሌ በሞርሞኒስም ዘንድ፣ የዔድን ገነትና የአዳምና ሔዋን ዕውነተኛ መገኛ በሚዙሪ ክፍላገር አሜሪካ ነበረ። መጽሐፍ ቅዱስ
50703
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%82%E1%8A%A6%E1%8D%96%E1%88%8A%E1%88%98%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%88%9A%E1%8A%95%E1%89%B6
የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ
የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በክፍል ውስጥ የሙቀት እና ቅዝቃዜ መጠን ለማጠንከር የሚያገለግል የማያያዣ ስርዓት ነው፡፡ ይህም ለፖርትላንድ ሲሚንቶ በአማራጭነት የቀረበ ከአካባቢ ጋር ጥሩ ግንኙነት ያለው ምርት ነው፡፡ በብዙ የሂንዱ ቤተመቅደሶች ውስጥ በአገልግሎት ላይ ውሎ የነበረ ሲሆን እነዚህም ከሺህ አመታት በላይ እድሜ ያላቸው ናቸው ከፍተኛ የካርቦን ምልክት ያላቸውን የሲሚንቶ ምርት ለመቀነስ በተፈጥሮ ካሉት የአፈር አይነቶች ወይም ከኢንዱስትሪ ተረፈ ምርቶች የሚሰራ ሲሆን በብዙ የአርማታ የቆይታ ጊዜ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ተከላካይ ሆኖ የሚያገለግል ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ከፖርትላንድ ሲሚንቶ በላይ የሚገኙ እና የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ የፖሊመር ሲሚንቶ ምርት አሉሚኒዮ ሲሊኬትን ለመፍጠር የሚያስፈልጉ እንደ ሜታ ፖሊን ወይም የአፈር ብናኝ የሚያስፈልግ ሲሆን እነዚህም ተጠቃሚ የሚገለገልባቸው እና ጉዳት የማያደርሱ የአልካላይን ሪኤጀንት ናቸው /ለምሳሌ የሶዲየም ወይም ፖታሺየም የሚሟሟ ሲሊኬት ከሞላር ሬሽዎ ሶዲየም ወይም ፖታሺየም የሆነ ኤም/ እንዲሁም ውሃ (ከዚህ በታች ያለውን ተጠቃሚ የሚገለገልበት እና ጉዳት የማያደርስ ሪኤጀንት ፍቺ ይመልከቱ) ፡፡ የክፍል ሙቀት እና ቅዝቃዜ ማጠናከሪያ የካልሺየም ካታዮኖችን በመጨመር ይህም የማቅለጫ ሀይል በመጨመር የሚሳካ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ከፖርትላንድ ሲሚንቶዎች በፍጥነት ለማዳን የተሰሩ ናቸው፡፡ የተወሰኑት ውህዶች በ24 ሰዓታት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ጥንካሬያቸውን ያገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ በመቀላቀያ ፋብሪካ ውስጥ መቀላቀል እንዲችሉ በዝግታ መሰራት አለባቸው፡፡ ይህም ለስራውም ሆነ ወይም በአርማታ ማቀላቀያው ለማቅረብ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በስሊኬት አለት ላይ ከተመሰረቱት ኮረቶች ጋር ጠንካራ የኬሚካል ቦንድ የመፍጠር ችሎታ አለው፡፡ በመጋቢት 2010 በዩኤስ የፌዴራል ትራንስፖርት የፍጥነት መንገድ አስተዳደር መምሪያ ጂኦፖሊመር አርማታ የተሰኘውን ቴክ ብሪፍ ለቅቆ የነበረ ሲሆን ይህም እንዲህ ይላል፡፡ሁለገብ የሆነ፣ ወጪ ቆጣቢ የሆኑ እና እንደ ፖርትላንድ ሲሚንቶ መቀላቀል እና ማጠንከር የሚችሉ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የትራንስፖርት መሰረተ ልማት እና የግንባታ ኢንዱስትሪውን የግንባታ ደረጃ ማሻሻያ፣ ለውጥ እና ማሳደጊያ ሆኖ ሊወክል ችሏል፡፡ የጂኦፖሊመር አርማታ አጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በሚለው እና ጂኦፖሊመር አርማታ በሚሉት ቃላት መካከል ሁልጊዜም ውዝግብ አለ፡፡ ሲሚንቶው መያዣ ሲሆን አርማታ ግን ሲሚንቶውን ከውሃ ጋር በመቀላቀል እና በማጠናከር የሚገኝ የቅልቅል ምርት ውጤት ነው፡፡ (ወይም በጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አገላለጽ የአልካላይን) እንዲሁም የድንጋይ ኮረት ውህድ ነው፡፡ የሁለቱ ምርቶች (ጂኦፖሊመር ሲሚንቶ እና ጂኦፖሊመር አርማታ) መሳሪያዎች በተለያዩ በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ገበያዎች ውስጥ ይገኛሉ ኬሚስትሪ፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ እና የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ግራ፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ (ፒሲ) የካልሲየም ስልኬትን ወደ ካልሲየም ስልኬት ሀይድሬት (ሲ-ኤስ-ኤች) እና ፖርትላንዳይት፣ )2 በመቀየር ማጠናከር, )2፡፡ ቀኝ፡ የፖሊመር ሲሚንቶውን (ጂፒ) ፖታሺየም አሊጐ (ሴሊየት ሲሎክሶ) የተባለውን የፖሊ ማቀዝቀዣ እና ማጠንከሪያ ወደ ፖታሺየም ፖሊ (ሲሊየት ሲሎክሶ) በመቀየር በተገናኘ ትስስር በኩል ማጠናከር ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ውህዱ ሙቀት የሚፈልግ ከሆነ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የሚባል ሳይሆን የጂኦፖሊመር መያዣ ይባላል፡፡ በአልካላይ የሚሰሩ መሳሪያዎች እና የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የጂኦፖሊመራይዜሽን ኬሚስትሪ በፖርትላንድ ሲሚንቶ ባለሙያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ካሉት ቃላቶች እና ዝርዝሮች በተለየ ሁኔታ ትክክለኛ አገላለፆችን የሚፈልግ ነው፡፡ ጂኦፖሊመር አጠቃልሎ የሚይዘው ዋና ነገር የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እንዴት በኦርጋኒት ፖሊመር ውስጥ እንደሚመደቡ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የአውስትራሊያዊው ጂኦፖሊመር ባለሙያ የሚከተለውን መግለጫ በድህረ ገፁ ላይ አስቀምጧል፡፡ ጆሴፍ ዴቪዶቪት የፖሊመርን ሀሳብ ፈጥሯል (የሲአይ/ኤኤል ኢንኦርጋኒክ ፖሊመር) ይህም እነዚህን የኬሚካል ሂደቶች እና የመሳሪያዎቹ ውጤቶችን በተሻለ ሁኔታ ለማብራራት ነው፡፡ ይህንን ለማድረግ በአንፃር ከፍተኛ ለውጥ ያስፈልጋል ይህም ከዋናው የክርስቲያላይን ሀይድሬሽን ኬሚስትሪ ማለት የተለመደው የሲሚንቶ ኬሚስትሪ ውጭ ማለት ነው፡፡ እስከዛሬ ድረስ ይህ ለውጥ በአልካላይን በሚሰሩ ሲሚንቶ ውስጥ በሚያገለግሉት ሀኪሞች ቀባይነት ያላገኘ ሲሆን እነዚህ አካላት መሰል ውህድን እስካሁንም በኬሚስትሪ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ቃልን በመጠቀም ለማብራራት ይፈልጋሉ፡፡ በእርግጥ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አንዳንድ ጊዜ በስህተት በአልካላይ የሚሰራ ሲሚንቶ እና አርማታ ተብሎ ይገለፃል፣ ከ50 አመታት በፊት በቪ.ዲ. ግሉሆቭስኪ በዩክሪን በቀድሞ ሶቪየት ህብረት ውስጥ የተሰራ የምርት አይነት ነው እነዚህን በዋናነት የአፈር ስልኬት አርማታዎች እና የአፈር ሲሚንቶዎች ተብለው ይታወቁ ነበር፡፡ ምክንያቱም የፖርትላንድ አርማታ ሲሚንቶዎች በጐጂው የአልካላይ እና ኮረት ውህድ፣ በተቀላቀለ የኤኤአር ወይም ከኤኤስአር ጋር በተቀላቀለ የአልካላይ ሲልካ ውህድ ሊጐድ የሚችሉ ሰለሆነ ነው /ለምሳሌ የሪለም ኮሚቴ 2019- ኤሲኤስ በአርማታ መዋቅር ባለው የኮረት ውህድ የተቀመጠውን ይመልከቱ ፡፡) አልካላይ አክቲቬሽን የሚለው ቃል በሲቪል መሃንዲሶች ላይ አሉታዊ ተጽእኖ አለው፡፡ ይሁን እንጂ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች በጥቅሉ እነዚህን የሚጐዱ ውህዶች አያሳይም (ከዚህ በታች በውህዶች ውስጥ ያለውን ይመልከቱ) ትክክለኛ የመቀላቀያ ኮረት ሲመረት የጂኦፖሊመሮች በአሲዳዊ ምርት ውስጥ ሊሰሩ የሚችሉ ሲሆን ከዚህ በይበልጥም እነርሱን ከኤኤኤም በመለየት ይሰራል፡፡ በተጨማሪም በአልካላይ የሚሰሩ ምርቶች ፖሊመሮች አይደሉም፡፡ስለዚህ ፖሊመር ተብለው ሊጠሩ አይችሉም ወይም ስህተት ሊሆኑ አይችሉም፡፡ በእርግጥ የፖሊመር ኬሚስትሪ ከካልሺየም ሀይሬድት ወይም ፕሪስፒቴት ኬሚስትሪ ጋር ሲነፃፀር በእጅጉ የተለየ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በርካታ የሲሚንቶ ሳይንቲስቶች በአልካላይ ከሚሰሩ መሳሪያዎች ወይም በአልካላይ ከሚሰሩ ፖሊመሮች ጋር የተገናኘውን ቃላት ማስተዋወቃቸውን ቀጥለዋል፡፡ እነዚህ የሲሚንቶ ምፃረ ቃላት ኤኤኤም ሲሆኑ ይህም በአካላይ የሚሰሩ ዝቃጮች፣ በአልካላይ የሚሰሩ የከሰል ብናኝ አፈር እና የተለያዩ የሲሚንቶ አሰራር ስርዓቶችን በተለየ ሁኔታ የያዘ ነው፡፡ (የሪለም ቴክኒካል ኮሚቴ 247-ዲቲኤ ይመልከቱ)፡፡ ተጠቃሚው የሚገለገልባቸው ጉዳት የማያደርጉ የአልካላይን ሪኤጀንቶች ጂኦፖሊመራይዜሽን በመርዛም የኦርጋኒክ ውህዶች ላይ የተመሰረተ አይደለም ነገር ግን በውሃ ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው፡፡ አደገኛ ሊሆኑ የሚችሉ የኬሚካል ቅመማ ቅመሞችን የሚፈልግ ሲሆን ስለዚህም የተወሰኑ የደህንነት መጠበቂያ ህጐች ያስፈልጉታል፡፡ የደህንነት መጠበቂያ ሕጐቹ የአልካላይን ምርቶችን በሁለት ጐራ ይመድቡታል፡፡ ይህም የሚያዝጉ ምርቶች (እዚህ ውስጥ ሆስታይል ተብለው የተገለፁ) እና የሚገነፍሉ ምርቶች (እዚህ ውስጥ ጉዳት የማያደርሱ ተብለው የተገለፁ ናቸው) ሁለቱ አይነቶች በአርማዎቻቸው ይታወቃሉ፡፡ ሰንጠረዡ የተወሰኑ የአካላይን ኬሚካሎችን እና የደህንነት መጠበቂያ ደረጃቸውን አስቀምጧል፡፡ የሚያዝጉ ምርቶች በጓንት፣ በመስታወት እና በጭምብል በመጠቀም የምንገለገልባቸው ናቸው፡፡ እነዚህም ተጠቃሚውን ሊጐዱ የሚችሉ እና ትክከለኛ የደህንነት መጠበቂያ ሕጐችን ሳንከተል በብዛት ልንተገብራቸው የማንችላቸው ናቸው በሁለተኛው ምድብ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ወይም ሀድሬትድ ላየን የተባሉ አይነተኛ ከፍተኛ ምርቶች ይገኛሉ፡፡ የጂኦፖሊመራዊ አልካላየን ሪኤጀንቶች የተባሉ እና በዚህ ምድብ የሚገኙት ምርቶች ተጠቃሚን የማይጐዱ ተብለው ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ እነዚህም የሚገነፍል ተፈጥሮ ያላቸው የአልካላይን ምርቶች ሲሆኑ የምርቶቻቸውን ዱቄቶች በአየር ወደ ውስጥ እንዳይገቡ ምርጫ እና ትክክለኛ የግል ደህንነት መጠበቂያ መሳሪያ መልበስን የሚጠይቅ ሲሆን ይህም በማንኛውም ሁኔታ ኬሚካሎች ወይም ዱቄቶች በሚያዙበት አያያዝ መፈፀም ይገባል፡፡ በአልካላየን የሚሰሩ ሲሚንቶች ወይም በአልካላይን የሚሰሩ ፖሊመሮች (በተወሳኑት አካላት በኋላ ላይ ትክክለኛ ያልሆነ ቃል መሆናቸውን አውቀዋል)፡፡ እንዲሁም የተወሰኑ ባለሙያዎች በስነ ጽሑፉ ውስጥ እና በኢንተርኔት የተገኙ የተለያዩ አዘጋጃጀቶች በተለይም በብናኝ ላይ የተመሰረቱ የአልካላይን ስልኬቶችን ከሞላር ሬሽዎች ከ1.20 በታች ከሆነው ጋር ወይም በንፁህ የኤንኤኦኤች (8 ወይም 12) ሲስተሞች ላይ ተመስርቶ የሚያገለግል ሆኖ ተገኝቷል፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ለማንኛውም ሰው አገልግሎት ለማዋል በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የማያደርሱ አይደሉም፡፡ ስለዚህ በዚህ የስራ መስክ ላይ ከተቀጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄ እና የግል የአደጋ መከላከያ መሳሪያ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ በእርግጥ የወጡ ሕጐች እና ደንቦች እንዲሁም መመሪያዎች ለሰራተኞች የደህንነት እና የጤና አጠባበቅ እንዲሁም ፕሮቶኮላቸውን ለማስፈፀም የወጡ ናቸው፡፡ ከዚህ በተቃራኒ በመስክ ላይ የተሰማሩ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አዘገጃጀት ሰራተኞች የአልሪላይን ውህድ ያላቸውን ስልኬቶች ከማስጀመሪያ የሞላር ሬሾ መጠኑ 1.45 እስከ 1.95 ከሆነው ጋር ያካትታሉ፡፡ በተለይም ከ1.60 እስከ 1.85 በሚያህለው በማካተት የሚፈጽሙ ሲሆን ይህም ተጠቃሚውን በማይጐዱ ሁኔታዎች የሚያገለግል ነው፡፡ ለምርምር አላማ የተወሰኑ የላብራቶሪ አዘገጃጀቶች ከ1.20 እስከ 1.45 የሚሆኑ የሞላር ሬሾዎች ያላቸው ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ምድቦች የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ምድቦች በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አይነት 1፡ በአልካላይ የሚሰራ የብናኝ አፈር የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ አይነት 2፡ በዝቃጭ/በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ የፌሮ ሴሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የተሰራባቸው ዝርዝሮች፡ ሜታ ኮሊን + የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ + አልካላይ ስልኬት (ተገልጋይ የሚጠቀምባቸው እና የማይጐዳ)፡፡ የጂኦፖሊመር ስሪት፡ = 2 በእርግጥ የኤስአይ፡ ኤኤል = 1 ጠጣር ውህድ ነው፣ =1(ዳይ-ስልኬት) (የአኖርታይት አይነት) + - ፖሊ (ሲያሌት - ዳይሲሎክሶ) (ኦርቶ ክላስ አይነት) እና ካልሺየም - ሲሊኬት ሀይድሬት፡፡ የመጀመሪያው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የተፈጠረው በ1980ዎቹ ሲሆን አይነቱ (ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሺየም) - ፖሊ (ሲያሌት) (ወይም በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ሆኖ) እንዲሁም በጆሴፍ ዴቭዶቪትስ እና በጄ.ኤል ሳውኢር በሎን ስታር ኢንዱስትሪዎች ዩኤስኤ ውስጥ ከተካሄዱት ምርምሮች የተገኘ ሲሆን እንዲሁም የፓይራሜንት አር ሲሚንቶ የተገኘበት ነው፡ የአሜሪካ የፈጠራ ተግባር የተመዘገበው በ1984 ሲሆን የዩኤስ የፈጠራ ባለቤትነቱ 4,509,985 የሚያህል በሚያዝያ 9/1985// ኢርሊ ሀይ ስትሬንግዝ ሚኒራል ፖሊመር በሚል ስያሜ የተሰጡ ናቸው፡፡ በአለት ያለ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አየተወሰኑ -750ምርት ከተመረቱት የቮልካኖ ውጤቶች የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር እንዲሁም በቀላል ዝቃጭ ላይ ከተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በላይ ዝቅተኛ የካርቦን ልቀት ባላቸው እና የተሳለ ምርት ባላቸው ውጤቶች መተካት፡፡ የማምረቻ ግብአቶች፡ ሜታኮሊን -750፣ የብረት ማቅለጫ፣ የቮልካኖ ውጤቶች (ወደ አመድነት የተቀየሩ ወይም ወደ አመድነት ያልተቀየሩ)፣ የድንጋይ ካቦች እና የአልካላይ ስሊኬት (ተጠቃሚውን የማይጐዱ) ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመሪክ ስሪት፡ = 3 በእርግጥ የኤስአይ፡ ኤኤል = 1 ጠጣር ውህድ ነው፣ =1 (ዳይ-ስልኬት) (የአኖርታይት አይነት) + )- ፖሊ (ሲያሌት - ዳይሲሎክሶ) (ኦርቶ ክላስ አይነት) እና ሲ-ኤስ-ኤች ካልሺየም -- ሲሊኬት ሀይድሬት፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች በኋላም በ1997 በዝቃጭ ላይ በተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ላይ በተካሄዱ ስራዎች በሌላው በኩል በመገንባት እና እንዲሁም ደግሞ በአንዱ በኩል ከዚኦላይትስ ስሪት በተገኙ በአፈር ብናኝ ላይ በመገንባት እነ ሲሊቨር ስትሪም እና ቫን ጃርስቬልድ እንዲሁም ቫንዴቨንተር በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱትን የጂኦፖሊመሪክ ሲሚንቶዎችን ለመፍጠር ችሏል፡፡ እነ ሲልቨርስትሪም 5,601,643 የዩኤስ የፈጠራ ባለቤትነት ፍላይ አሽ ሴሜንቲሺየስ ማቴሪያል እና የምርት አሰራር ዘዴ በሚል የተመዘገበ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ሁለት አይነት በሲሊከስ ወይም በደረጃ 618) የብናኝ አፈር አይነቶች ላይ የተመሰረቱ ምርቶች አሉ፡፡ ዓይነት 1: -ስለጀመሩ ቅድሚያ በቀዳሚ (የተጠቃሚ-ባለጋራ)፡፡ በብዙ ሁኔታዎች የማሞቂያ ደረጃው ከ60-80 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ላይ ነው፣ እንደ ሲሚንቶ ተለያይቶ የሚመረት ሳይሆን ልክ እንደ ብናኝ አፈር አርማታ በቀጥታ የሚመረት ነው፡፡ ናይትሮጂን ሀይድሬት (በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የሚኖረው) + ብናኝ አፈር፡ በከፊል የተዋሀዱ የብናኝ አፈር ሆኖ በአሉሚኖ- ሲሊኬት ጄል የተያያዙ እና ኤስአይ፡ ኤኤል = 1 እስከ 2፣ ከዞሊን አይነት (ቻባዛይት- ናይትሮጂን እና ሶዳላይት) መዋቅሮች ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አይነት 2፡ የዝጋጭ/የብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ (ለተጠቃሚው ጉዳት የሌለው)፡፡ በክፍል ሙቀት እና ቅዝቃዜ መጠን የማጠንከር ስራ ለተጠቃሚው ጉዳት የሌለው የስልኬት ውህድ + የብረት ማቅለጫ + ብናኝ አፈር፡ በጂኦፖሊመሪክ ማትሪክስ የተካተቱ የብናኝ አፈር ከ = 2 (ካልሺየም፣ ፖታሺየም) - ፖሊ (ሲሊየት - ሲሎክሶ) በፌሮ - ሲሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የማምረቻ ዝርዝሮቹ በአለት ላይ ከተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሆኖ ነገር ግን በከፍተኛ ደረጃ የኦክሲጅን ይዘት ባለው አይረን የጂኦለጂካል ኤሌመንቶችን ያካተተ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ስሪት አይነት የፖሊ (ፌሮ - ሲሊየት) (ካልሺየም፣ ፖታሺየም) – (አይረን - ኦክሳይድ) – (ሲልከን - ኦክስጅን - አሉሙኒየም - ኦክስጂን) ናቸው፡፡ ይህ በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የሌለው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በመመረት እና ለንግድ በማቅረብ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ በማምረት ወቅት የሚኖሩ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀቶች እንደ አውስትራሊያዊው የአርማታ ባለሙያ ቢ. ቪ. ራንጋን ከሆነ እያደገ ያለው አለም ሁሉም የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አይነቶችን ለማምረት ያለው የአርማታ ፍላጐት ከፍተኛ እድል ነው፡፡ ምክንያቱም በሚመረቱበት ወቅት ዝቅተኛ የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን ስለሚለቁ ነው፡፡ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ንጽጽር የፖርትላንድ ሲሚንቶ ማምረቻው በሚከተሉት ውህዶች መሰረት የካልሺየም ካርቦኔትን ወደ አመድነት የመቀየር አሰራርን አካትቷል፡፡ የአሉሚናን የሚያካትቱ ውህዶች የምርቱን የአሉሚኔት እና ፌሪት ይዘቶች ወደ መፍጠር የሚያመሩ ናቸው፡፡ አንድ ቶን የፖርትላንድ ክሊንከርን ማምረት በግምት 0.55 ቶን የሚያህሉ የካርቦንዳይኦክሳይድ ኬሚካልን በቀጥታ ያወጣል፡፡ ይህም የዚህ ምርት ውህዶች ሆኖ የሚወጣ ሲሆን ስለዚህ ደግሞ ተጨማሪ የ0.40 ቶን ካርቦንዳይኦክሳይድ ምርት ለማምረት የካርቦን ምርት ያለውን ነዳጅ መቀላቀል ያስፈልጋል፡፡ ይህንንም የስራውን ሂደት ብቃት በማግኘት እና ቆሻሻዎችን እንደ ነዳጅ በመጠቀም መቀነስ ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ በአጠቃላይ 1 ቶን የፖርትላንድ ሲሚንቶ ከ0.8 እስከ 1.0 ቶን ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚለቅ ይሆናል፡፡ በንጽጽር ሲታይ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እንደ ቁልፍ ጥሬ እቃ በካልሺየም ካርቦኔት ላይ አይመሰረቱም እንዲሁም በማምረቻ ወቅት ያነሰ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት የሚያወጡ ሲሆን ይህም ከ40 በመቶ እስከ 80-90 በመቶ መጠን ያለውን የሚቀንስ ነው፡፡ ጆሴፍ ዴቭዶቪትስ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ በመጋቢት 13/1993 የመጀመሪያ ጽሑፉን ያቀረበ ሲሆን ይህም በአሜሪካ ሲሚንቶ ማህበር በቺካጐ ኢሊኖይስ በተዘጋጀ ሲምፖዚየም ላይ ነው፡፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ኢንዱስትሪ የሕግ ተቋማትን በማግባባት በስሙ የሚከራከሩ ሲሆን ይህም የሚለቁት የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ቁጥር ከካልሺየም ካርቦኔት ብስባሴ ጋር የተገናኘውን ክፍል የማያካትት ሲሆን ነገር ግን በውህደቱ ልቀት ላይ ብቻ ትኩረት የሚያደርጉ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ኒው ሳይንቲስት በተባለ ሳይንሳዊ መጽሔት ውስጥ የተፃፈው የ1997 አንቀጽ እንዲህ ይላል …ከሲሚንቶ ማምረቻ የሚለኩ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ግምቶች በቀድሞ ምንጭ (የነዳጅ ቅልቅል) ላይ ብቻ ትኩረት ያደረጉ ናቸው፡፡ በመንግስታት መካከል የተደረገው እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የተካሄደው የዩኤን ፓነል ውይይት አጠቃላይ ኢንዱስትሪው የሚለውቀው የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን 2.4 በመቶ መሆኑን እንዲሁም በታናሴ የኦክሪጅ ብሔራዊ ላብራቶሪ ውስጥ የተገኘው የካርቦንዳይኦክሳይድ መረጃ ትንተና ማዕከሉ መጠን 2.6 ካርቦንዳይኦክሳይድ መሆኑን ይገልፃል፡፡ አሁን የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ተቋሙ ጆሴፍ ዶቪዶቪትስ ለመጀመሪያ ጊዜ በሁለቱም ምንጮች ምልክታዎችን አድርጓል፡፡ እርሱም እንዳሰላው ከሆነ በአመት የሚመረተው 1.4 ቢሊየን ቶን የአለም ኤለመንት አሁን ያለው የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት /በአለም/ 7 በመቶ ያህል ያመርታል፡፡ ከ15 አመታት በኋላ /2012/ ሁኔታው በፖርትላንድ ሲሚንቶ የካርቦንዳይኦክሳይድ ይህም በአመት 3 ቢሊየን የሚሆን በመሆኑ የከፋ ሆኗል፡፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ምርት ከዚህ የበለጠውን ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚያወጣ ሲሆን ይህም ወደ አመድነት በሚቀየርበት ጊዜ አገልግሎቱ እና የመቆየት መጠኑ አገልግሎት ላይ በሚውለበት ጊዜ ማለት ነው፡ ስለዚህ የጂኦፖሊመሮች በንጽጽሩ 40 በመቶ ወይም ከዚህ በታች ልቀቶች ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን ይህም ያለቀላቸው ምርቶች ሲታዩ ተመራጭ እንዲሆኑ ማለት ነው፡፡ ንጽጽራዊ የሀይል አገልግሎት ለመደበኛው የፖርትላንድ ሲሚንቶ፣ በአለት ላይ ለተመሰረተው ለጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ለብናኝ አፈር ላይ ለተመሰረቱን የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የሚያስፈልገው የሀይል መጠን እና የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት፡፡ በፖርትላንድ ሲሚንቶ እና በጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች መካከል በተመሳሳይ ጥንቃቄ ያለው ንጽጽር በአማካይ በ28 ቀናት ውስጥ 40 ኤምፒኤ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ በርካታ ጥናቶች የታተሙ ሲሆን ይህም በሚከተለው መንገድ ተጠቃልሏል፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አመራረት የሚያካትተው፡ በክብደት 70 በመቶ የሆኑ የጂኦሎኪል ኮምፓውንዶች (በ700 ዲግሪ ሴንቲግሬድወደ አመድነት የተቀየረ)፡፡ የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ፡፡ የአልካላይን - ስልኬት ውህድ /የኢንዱስትሪ ኬሚካል፣ ተጠቃሚውን የማይጐዳ/፡፡ የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ መኖሩ ያለ ክፍል ቴምፕሬቸር ለማጠንከር እና የመካኒካል ጥንካሬውን ለመጨመር ይረዳል፡፡ የኃይል ፍላጎቶች በዩኤስ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ማህበር መሰረት ለፖርትላንድ ሲሚንቶ የሚያስፈልገን የሀይል መጠን በአማካይ 4700 ኤምጄ/ቶን ነው፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ስሌት በሚከተሉት ልኬቶች ላይ ተመስርቶ የተሰራ ነው፡፡ - የብረት ማቅለጫ ዝቃጩ ከብረታ ብረት ኢንዱስትሪ በተረፈ ምርት መልክ የሚገኝ ነው (ምንም አይነት ተጨማሪ ሀይል አያስፈልገውም)፡፡ - ወይም መመረት አለበት (ደቃቃ ካልሆነው ዝቃጭ ወይም ከጂኦሎጂካዊ ሀብቶች በድጋሚ የቀለጠ)፡፡ በጣም ተመራጭ በሆነው ሁኔታ - በተረፈ ምርትነት መልክ የሚገኝ ዝቃጭ - በአለት ላይ የተመሰረተውን የፖሊመር ሲሚንቶ ማምረት ከፖርትላንድ ሲሚንቶ ጋር ሲነፃፀር የሚያስፈልገው የሀይል መጠን 59 በመቶ ይቀንሳል፡፡ ዝቅተኛ ተመራጭነት ባለው ሁኔታ ደግሞ የዝቃጭ ማምረቻው - ቅነሳው 43 በመቶ ይደርሳል፡፡. በማምረት ወቅት የሚኖር የካርቦን ልቀት መጠን በጣም ተመራጭ በሆነው ሁኔታ - በተረፈ ምርትነት መልክ የሚገኝ ዝቃጭ - በአለት ላይ የተመሰረተውን የፖሊመር ሲሚንቶ ማምረት ከፖርትላንድ ሲሚንቶ ጋር ሲነፃፀር የሚያስፈልገው የሀይል መጠን 80 በመቶ ይቀንሳል፡፡ ዝቅተኛ ተመራጭነት ባለው ሁኔታ ደግሞ የዝቃጭ ማምረቻው - ቅነሳው 70 በመቶ ይደርሳል፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱ ደረጃ ኤፍ የሆኑ ሲሚንቶዎች እነርሱ ምንም አይነት ተጨማሪ ሙቀት አያስፈልጋቸውም፡፡ ስለዚህም ስሌቱ ቀላል ነው፡፡ ይህም በብናኝ አፈር ላይ ለተመሰረተው የአንድ ቶን ሲሚንቶ የሚለቀው የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን ከ0.09 እስከ 0.25 ቶን ሲሆን ይህም ማለት የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀቱን ከ75 እስከ 90 በመቶ በሚያክል መቶን ይቀንሳል ማለት ነው፡፡ በአለት ላይ ለተመሰረቱ ለጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የሚያስፈልጉ ግብአቶች (ካሊሺም፣ ፖታሺየም) – ፖሊ (ሲያሌት-ዳይሲሎክሶ) ይህንን ይመልከቱ በሚሰራበት ጊዜ ያለው የመሸብሸብ መጠን፡ ከ0.05 በመቶ በታች፣ አልተለካም፡፡ ንጽጽራዊ ጥንካሬ (አንድ አክሰስ)፡ በ28 ቀናት ከ90 በላይ (ለከፍተኛ የጥንካሬ ስራ፣ ከ4 ሰዓታት በኋላ 20 ፡፡ የጉብጠት/ልምጠት ጥንካሬ፡ በ28 ቀናት ከ10 እስከ 15 (ለከፍተኛ የጥንካሬ ስራ፣ ከ24 ሰዓታት በኋላ 10 ) ፡፡ የያንግ ሞጁልስ፡ ከ2 በላይ፡፡ የማቀዝቀዣ - ታው፡ የክብደት መቀነስ ከ0.1 በመቶ በታች ፣ የጥንካሬ መቀነስ ከ5 በመቶ በታች ከ180 ኡደቶች በኋላ፡፡ የእርጥብ - ደረቅ ፡ የክብደት መቀነስ ከ 0.1 በመቶ በታች (( በውሃ ውስጥ የመለየት መጠኑ፣ ከ180 ቀናት በኋላ፡ ከ0.015 በመቶ በታች የውሃ መምጠጥ መጠን፡ ከ3 በመቶ በታች፣ ከውሃ ማሳለፍ አቅም ጋር የተገናኘ አይደለም የውሃ ማሳለፍ መጠን፡ 10-10 ሜትር በሰከንድ ሰልፈሪክ አሲድ፣ 10 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ 0.1 በመቶ በቀን ሀይድሮክሎሪክ አሲድ፣ 5 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ በቀን 1 በመቶ 50 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ በቀን 0.02 በመቶ የአሞኒያ ውህድ፡ የክብደት መቀነሱ አልታየም የሰልፌት ውህድ፡ በ28 ቀናት ውስጥ 0.02 በመቶ ተሸብሽቧል የአልካላይ እና የኮረት ውህድ፡ ከ250 ቀናት በኋላ ምንም የተስፋፋ ነገር የለም (ሲቀነስ 0.01 በመቶ) በምስሉ ላይ እንደተመለከተው ከፖርትላንድ ሲሚንቶ (ኤኤስቲኤም ሲ227) ጋር ሲነፃፀር፡፡ እነዚህ ውጤቶች በ1993 የታተሙ ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እና መያዣዎች ከአልካላይ ይዘቶች ጋር እስከ 10 በመቶ ድረስ ከፍተኛ ሲሆኑ ለመደበኛ ውህደት ከኮረት ጋር ሲጠቀሙ ምንም አይነት የአልካላይ እና የኮረት ውህደት አደገኛነት አያስከትሉም ፡፡ የደረጃዎች አስፈላጊነት በሰኔ 2/2012 እ.ኤ.አ ኤኤስቲኤም ኢንተርናሽናል የተባለው ተቋም (የቀድሞው የአሜሪካ የምርመራ እና የአፈር፣ ኤኤስቲኤም ማህበር) በጂኦፖሊመር መያዣ ሲስተሞች ላይ ሲምፖዚየም አዘጋጅቶ ነበር የሲምፖዚየሙ መግቢያ እንዲህ ይላል፡ ለፖርትላንድ ሲሚንቶ የአፈፃፀም ማብራሪያዎች ሲፃፉ ፖርትላንድ ያልሆኑ መያዣዎች የሚታወቁ አልነበሩም፡፡ እንደ ጂኦፖሊመሮች የመሳሰሉ አዳዲስ መያዣዎች በከፍተኛ ደረጃ ምርምር ተካሂዶባቸው እንደ ልዩ ምርቶች በገበያ ላይ ውሎ በመዋቅራዊ አርማታ ላይ አገልግሎት ላይ ውሏል፡፡ ይህ ሲምፖዚየም የኤኤስቲኤም ተቋም ያሉትን የሲሚንቶ ደረጃዎች አቅርቦት ከግምት እንዲያስገባ ይህም በአንዱ መንገድ ተጨማሪ የጂኦፖሊመር መያዣዎችን ለማግኘት ውጤታማ ስራ እንዲሰራ እንዲሁም በሌላ መንገድ እነዚህን ምርቶች ለሚጠቀሙ አካላት አስተማማኝ ጥበቃ ለማቅረብ እድል እንዲሰጠው ታስቦ የተካሄደ ነው፡፡ ያሉት የፖርትላንድ ሲሚንቶ ደረጃዎች ከጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር የሚሄዱ አይደሉም፡፡ በልዩ ኮሚቴ ሊፈጠሩ ይገባል፡፡ ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ደረጃቸውን የጠበቁ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች መገኘት አለባቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ እያንዳንዱ ባለሙያ በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ በመመስረት የራሱን አሰራር ዘዴ ማቅረብ ያለበት ሲሆን ይህም በምርቶቹ (ቆሻሻዎች፣ ተረፈ ምርቶች ወይም የተጣሉ ምርቶች) ላይ በመመስረት ነው፡፡ ትክክለኛ የጂኦፖሊመር ሲንቶን ምድብ ለመምረጥ የሚያስፈልግ ነገር አለ የ2012 የጂኦፖሊመር ስቴት ጥናትና ምርምር. ሁለት ስሞቻቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱ ምድቦችን እንደ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ የአይነት 2 ዝቃጭ/ በብናኝ አፈር ላይ የተፈሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡ የብናኝ አፈር የሚገኙት በዋናነት እያደጉ ባሉ ሀገራት ውስጥ ነው፡፡ በፌሮ - ሲሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡ ይህ በገፀ ምድር አይረን የበለፀገው ጥሬ እቃ በአለም አቀፍ ደረጃ በሁሉም ሀገራት ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ትክክለኛ ተጠቃሚን የማይጐዳ የጂኦፖሊመር ሪኤጀንት
47042
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5%20%E1%8C%8A%E1%8B%AE%E1%88%AD%E1%8C%8A%E1%88%B5%20%28%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%89%B5%29
ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)
ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ አንስጣቴዎስ (ዘሮንቶስ) ይባላል። እናቱም ቴዎብስታ ትባላለች የዘር ሐረግዋም ከፍልስጥኤም ወገን ነው ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥር ፪ ቀን ፪፻፸፯ ዓም ተወለደ የተወለደባትም ቦታ ቀጰዶቅያ ትባላለች። ቀጰዶቅያም በትንሹ ምሥራቃዊ እስያ(እንደዛሬ አጠራር መካከለኛው ምሥራቅ)ትገኛለች ከሮም ገናና መንግሥት በፊት በፋርስ መንግሥት ሥር ነበረች ። ጊዮርጊስም የፋርስ ሰማዕት የሚባለው በዚህ ምክኒያት እንደሆነ ይነገራል ይህችኑ ሀገር ግሪኮችና ሮማውያን በቀኝግዛት ይዘዋት እንደ ነበር ታሪክ ያብራራል ። በዚህ አኳኋን አንዳንድ ሰዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን የግሪክ ተወላጅ ነው ሲሉ ሎችም ደግሞ የሮማ ተወላጅ ነው ይላሉ ጥቂቶችም የእንግሊዝ ዜጋ ነው ይላሉ ለዚህ ሁሉ ከአፈ ታሪክ በስተቀር ብዙ ጊዜ ተመራምሮ እስካሁን ድረስ በቂ ማስረጃ አልተገኘም። ከዚህም የተነሳ ጊዮርጊስ የዚህ ሀገር ተወላጅ የዚያኝው ሀገር ዜጋ ነው የሚል አነጋገር ቢሰጥ አያስደንቅም ምክኒያቱም የሥራ ሰውንና ጅግናን ማንም ሰው የሱ ዜጋ እንዲሆን ሰለሚፈልግ ነው ። ይሁን እንጂ በዚያን ዘመን ወታደርነት ተፈላጊ ሙያ ስለነበር ቅዱስ ጊዮርጊስም ወታደር ሆኖ ብዙ ጀብዱ ፈፅሟል በወጣትነቱም የውትድርናን ሥራ እንደሠራ በግሪክና በኮብትና በሶርያ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተጽፏል ይልቁንም በመጽሐፈ ስንክሳርና በራሱ ገድል ተብራርቶ ይገኛል።ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጥቂት ጊዜ በወታደርነት ከሠራ በኋላ የክርስቶስ ወታደር ሆኖ ቤተክርስቲያንን ያገለግል ጀመረ ። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ድረገጾች አንዱ ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ በድዮቅልጥያኖስ ዘመነ መንግሥት በድዮቅልጥያኖስ ዘመነ መንግስት ስለ ክርስትና ሃይማኖት ብዙ ተጋድሎ አድርጓል። ወንጌልንም አስተምሮ ያላመኑ ሰዎችን ወደ ክርስትና እምነት መልሷል ገድሉ እንደሚለው ቢሩታይትን የተባለችውን ልጃገረድ ድራጎን ለተባለው አውሬ ግብር እንድትሆን ቀርባ ሳለች ዘንዶውን በጦር ወግቶ ገድሎ እሷን ከመበላት አድኗታል። ይህንንም ዘንዶ ሰዎች ሁሉ አምላክ አድርገው ስለሚያመልኩት በተወሰነ ጊዜ አንዳንድ ከወንድም ከሴትም ወጣት እየመለመሉ ያቀርቡለት ነበር። አንዳንድ የቤተክርስቲያን ታሪክ ተንታኞች ግን በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ታሪክ አንዲት ልጃገረድን ከድራጎን እንዳዳነ የተመዘገበውን ጽሑፍ ልዩ ትርጉም ሰጥተውታል ። አባባላቸውም በዘመነ ሰማዕታት ፪፻፹ ዓ/ም-፫፻፭ ዓ/ም ድረስ በክርስቲያን ሴቶች ልጆች ላይ ብዚ ግፍ ይፈፀም ነበር ። ከዚያም የተነሣ አንድ ግፈኛ መኮንን በአንዲት ልጃገረድ ላይ ግፍ ሊፈፅምባት ሲሞክር ጊዮርጊስ ደርሶ ገድሎ ልጃገረዲቷን ከሞት አዳናት። ይህም ታሪክ በምሳሌያዊ አነጋገር ቀረበ ነገር ግን ከጊዮርጊስ ሥዕል ጋር የሚታየው ድራጎን በዓለም ላይ የሌለ አውሬ ነው ተብሎ ተገምቷል በግልጽ አነጋገር ዮሐንስ በራእዩ እንዳየው ዘንዶ ምሳሌያዊ መልክ ነው ማለታቸው ነው ። ይህንን አባባል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብቻ ሳትሆን የግብፅ የአርመን የሶርያ የግሪክ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይቃወሙታል። ቅዲስ ጊዮርጊስ ድራጎኑን ከገደለ በኋላሥራው ባገር ሁሉ ታወቀ በዚያም ዘመን ክርስቲያኖች በየቀኑ እየተገደሉ በየሜዳው ይጣሉ ስለነበር በፈረሱ ጭኖ እየወሰደ እንዲቀበሩ ያደርግ ነበር።በሕይወት ያሉትንም እየተዘዋወረ ያጽናናቸውና በእምነታቸው እንዲተጉ ወንጌልን ያስተምራቸው ነበር። በተጭምሪም የግፍ ሞት ከሚፈፀምበት አደባባይ የደከሙትን ሽማግሌዎችንና አሮጊቶችን እንዳይፈጁ በፈረስ ወደ ሌላ ሥፍራ ያሸሻቸው ነበር ፈረሰኛው ጊዮርጊስ የሚሰኘውም በዚህ ምክንያት ነው። ስለ ክርስትና እምነት የተጻፉት የቤተክርስቲያን ንዋየ ቅዱሳትንም በየዋሻው መሬት እየቆፈረ ደብቆ በመቅበር ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፉ አድርጓል በጠቅላላ በተፈጥሮና በትምህርት ችሎታ በእግዚአብሔር ጸጋ መንፈስ ቅዱስ የተመላ ሰው ስለነበር ስለ እውነት ስለ ኢየሱስ ፍቅር ስለ ሰላም ስለ እኩልነት ስለ ፍትህ ተጋድሏል ይህም ሁሉ በቤተክርስቲያን ስጦታዊ ታሪክ ወርቃዊ ስጦታ ታእምራዊ ሰማዕት ተብሏል።በርግጥም ስለ እውነት ስለ ሰላም የሚመስክር ሰው ተአምረኛው ሊያሰኘው ይገባል። ይህም መንፈሳዊ ተጋድሎው ከ፪፻፷-፫፻፵ ዓ/ም የነበረው የቤተክርስቲያን አባት የሆነው አውሳብዮስ ዘቂሣርያ ቅዱስ ጊዮርጊስን ብርቱና ጠንካራ ሰማዕት እንደሆነ መስክሯል የአውሳብዮስ መጽሐፍ ፰-፲ ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ብዙ ዘመን ስለ እምነቱ ስለ ሀገሩ ነፃነት ስለ እኩልነት ስለ ሰላም ስለ ፍትህ ስለ ወንጌል መስፋፋት ስለ ቤተክርስቲያን ዕድገት ታማኝ ምስክርነትን በየአድባባየ እየመሰከረ ለሰባት ዓመታት ያህል እየታሰረ እየተሰቃየ እየተገረፈና እየተወገረ ጽኑ ተጋድሎ ከፈፀም በኋላ የመንፈስ ዐርበኝ እንደመሆኑ መጠን የመከራውን ሸለቆ ተሻግሮ ከሕይወት ወደብ ደርሶ ምእመናን እየተያዙ በሚገደሉበት በዱዲያኖስ ዘመን መንግሥት በ፫፻፫ ዓ/ም ሚያዝያ ፳፫ ቀን ልዳ በሚባለው ሀገር በሰማዕትንት ዐረፈ በዚህም ብዙ የታሪክ ጸሐፊዎች ተስማምተውበታል።ስለ ዜና ቅድስናው ከላይ በተገለፀው መሠረት ቅዱስነቱ ወይም ቅድስና ያለ ሥራ ሊሰጥ ባለመቻሉ ከነአውሳቢዮስ ዘመን ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ የሥራ ታሪክ ጥናት ተጀመረ።ቅዱስ የተባለውን ስም ለማግኘት በሥራና በአካሄድ ክርስቶስን መምሰል እንደሱ ሌላውን ማገልገልና ለራስ ሳይሆን ሰለ ሌላው መኖር ያሻል ስለ ሌላው ተላልፎ መሞት መከራን መቀበል መሰቀልንም መሸከም በሰው ፊት መመስከርና ራስን መካድ ያስፈልጋል።< ቅዱስ ጊዮርጊስም ይህን ሁሉ ተግባር ሠርቶ በመገኘቱ ብዙ ምስክር ተገኝቶለት በ፮ኛው መቶ ዘመን በደቡብ ሶርያ በምትገኘው አድራ ወይም (ይድራስ) በተባለች ቤተክርስቲያን ተሰብስበው የቤተክርስቲያን አባቶች እውነተኛ ሰማዕትነቱንና ቅድስናውን በጉባኤ አጽድቀው ውሳኔውን ለሕዝብ አስተላልፈዋል።በ፩ሺህ፺፮ ዓ/ም ደግሞ በአንጾኪያ በትደርግው የሃይማኖት ጦርንት በራዕይ እንደታየ ተረጋግጦ ስመ ገናና መሆን ጀመረ ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ደሞ ማርያም ልጇን እየሱስ ክርስቶስን ይዛ በምትታይበት ስዕል ሥር "አክሊለ ፅጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀፀላ መንግሥቱ አንቲ ሁሉ ታስግዲ ሎቱ ወለኪሰ ይሰግድ ውእቱ" ተብሎ ይጻፋል ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ስመ ጥሩ ሰማዕት ነው ። "የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ"በሚል የቅፅል ስም ይጠራል።ከ፰ኛው መቶ ዓ/ም ጀምሮ በእንግሊዝ አገር ዝነኛ እንደሆነ እንግሊዞች ያምናሉ በ፩ሺህ፷፩ዓ/ም ገድሉ በአንግሎ ሳክሶን ቋንቋ ተተረጎመ በዚሁ ዓ/ም በስሙ ቤተክርስቲያን ታነጸ በ፩ሺ፪፻፳፪ ዓ/ም ደግሞ በኦክስፎርድ በተደረገእ የሲኖዶስ ጉባኤ በዐሉ ከንኡሳን በዐላት ጋር ገብቶ እንዲቆጠር ተወሰነ ። በ፩ሺህ፫፻ ዓ/ም ፫ኛው ኤድዋርድ በነገሠ ጊዜ መደቡ ነጭ የሆነ ቀይ መስቀል ያለበት ባንዲራ ተሠርቶ የተጋዳዩ ጊዮርጊስ ባንዲራ ተባለ ይህም ለምድር ጦርና ለባሕር ኃይል መለያ እንዲሆን ተሰጠ የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ በሚል እንደገና በ፩ሺህ፬፻፲፭ ዓ/ም በዐሉ ከዐበይት በዐላት ጋር እንዲቆጠር ተወሰነ ። ዛሬም ቢሆን በእንግሊዝ ቤተክርስቲያን የዘውትር የጸሎት መጻሐፍ ላይ የሚገኘውን ኮመንተሪ የበዓላትም ቀን መቁጠሪያ ካላንደር ሚያዚያ ፳፫ ቀን የቅደስ ጊዮርጊስ ዕረፍት መታሰቢያ ዕለት እንደሆነ ያመለክታል ለዕለቱም ተስማሚ የሆነ ምንባብና መዥሙር በዚሁ የጸሎትም መጻሐፋቸው ተዘጋጅቷል ። ይሁን እንጂ አከባበሩ ሥራ ፈቶ በመዋል ሳይሆን ከመንፈሳዊ ሥራቸው ጎን የዕለት ተግባራቸውንም በማከናወን በዐሉን በደመቀ ሁኔታ ያከብራሉ በዚያም ሆነ በዚህ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ታላቅ አክብሮት ያለው ሰማዕት ነው ። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በህንፃው አሠራርም ሆነ በውስጣዊ ድርጅቱ መሟላት በካህናት ብዛት ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ገዳማትና አድባራት እጅግ የላቅነው እንዲሁም በኦክስፎርድ በሰሜን አይርላንድና በእስኮትላንድ የሚገኙት ታላላቅ ካቴድራሎች ለቅዱስ ጊዮርጊስ መታሰቢያነት የተሰየሙ ናቸው።በእንግሊዝ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብር ከሌሎች ቅዱሳን የላቀና የተወደደ ሆኖ እናገኘዋለን ። ከላይ የተገለጸው የቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪክ የተገኘው: ፩ኛ/ ዲክሽነሪ ኦፍ ክርስቲያ ባዮግራፊ ቮልዩም ፪ኛ ከ፭፻፵፭-፮፻፵፰። ፪ኛ/ ኢንሳይሎፔድያ ብሪታኒካ ገጽ ፯፻፷፰ ፫ኛ/ ኦክስፎርድ ዲክሽነሪ ዘቤተ ክርስቲያን፬ኛ/ ከሚስተር ዴቪድ እስኪዩት'' የታሪክ ፕሮፌሰር ማስታወሻ። እነዚህ መጻሕፍት ታሪኩን ከማብራራት በቀር ቅዱስ ጊዮርጊስ የእንግሊዝ ዜጋ ነው አይሉም። ቅዱስ ጊዮርጊስ በኢትዮጵያ ቅዱስ ጊዮርጊስ በክርስቲያን አገሮች ሁሉ የታወቀ እንደመሆኑ በኢትዮጵያም ታዋቂ ስመጥር ሰማዕት ነው። ወደ ኢትዮጵያ ጽላቱ የገባው ብ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን በዐፄ ዐምደ ጽዮን ዘመነ መንግሥት እንደነበር ከክብረ ነገሥት መረዳት ይቻላል ። በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ ብዙ ዐመታት የኖሩ አባ ልዑለ ቃል የተባሉ መነኩሴ ከሶርያ ደብረ ይድራስ ከሚባለው ገዳም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ከገድሉ ጋር አምጥተው ለዐፄ አምደ ጽዮን አስረከቡ ዐፄውም ቤተ ክርስቲያን አሠራለት ገድሉም ከዐረብኛ ወደ ግእዝ ተተርጎመ ። ዐምደ ጽዮንም የጊዮርጊስን ጽላት አስይዞ ከጠላቶቹ ጋር በመግጠም አሥር ታላላቅ ዘመቻዎችን በድል አድርጊንት ተወቷል ። ከአንዳንድ የታሪክ ዘጋቢዎች እንደተገለጸው ዐፄ አምደ ጽዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጄና ረዳቴ ስለሆነ አረመኔዎች ድል ሊያደርጉኝ አይችሉም እያለ በቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጅነትና ረዳትነት አብዝቶ ያምን ነበር። በዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ዘመንም ቢሆን በጥንታዊ ታሪክ እንደተገለጸው በዶዎሮ ክፍለ ሀገር አርዌ በድላይ የተባለ የአረመኔዎች መሪ የነበረ ብዙ ወታደሮች ሰብስቦ ዘርዓ ያዕቆብን ሊወጋው ተነሥ ። ዓፄ ዘርአ ያዕቆብም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ይዞ ሠራዊቱን አስከትቶ ዘመተና ጠላቱን ድል መቶ ተመለሰ ። ይህንንም የዘርዓ ያዕቆብ ጸሐፊ ትእዛዝ የነበረው መርቆርዮስ ከዘርዓ ያዕቆብ ታሪክ ጋር መዝግቦታል ። ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ነገሥታት በሚዝምቱበት ታላላቅ ዠመቻዎች ሁሉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ትተው አይንቀሳቀሱም ነበር ። ይህንን እውነት ለማረጋገጥ ቢፈለግ በዐድዋ ላይ ከኢጣልያ ጦር ጋር በተደረገው ውግያ ማለትም የአድዋ ጦርነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው ታአምራዊ ተሳትፎ ኢትዮጵያን በዓለም ታሪክ በጦር ኃይል ፲ጊዜ እጥፍ የሚበልጣትን አገር አሸንፋ ታዋቂ የነፃነት አገር እንድትባል ያደረጋትን ታሪክ መመልከት ይበቃል ። ይህም ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክወደ ዐድዋ ሲዘምቱ በአራዳ ገነተ ጽጌ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ዘመቱ ። ጦርነቱም እንደተጀመረ ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርዳታ እጁን ዘረጋ በዛም ጊዜ ብዙ የጠላት ሠራዊት አለቀ ። ጠላትም እንደመሰከረው አንድ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ ጅግና ነው የፈጀን ብለዋል በወቅቱ የነበረ አንድ የኢጣልይ ጋዜጠኛ ወደ አገሩ ባስተላለፈው ዘገባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን ተሠልፎ የኢጣሊያን ሠራዊት አርበደበደው የምንዋጋው ከሰው ጋር ብቻ ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ጋር ሰለሆነ በጦርነት ድል ልንመታ ችለናል ሲል አስተላልፏል ። በዚህም የተነሣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነቱን ፈጥኖ ደራሽነቱን ስለት ሰሚነቱን አማላጅነቱን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምእመናን ስለሚያምኑበትና ስለሚወዱት ጽላቱ በተተከለበት ቤተ ክርስቲያኑ በተሠራበት በዓሉ በሚከበርበት ስሙ በሚጠራበት ሥፍራ ሀሉ እየተገኙ በጸሎትና በምስጋና ያስቡታል ፍጡነ ረድኤት ነውና ። ተጨማሪ መረጃ ቅዱስ ጊዮርጊስ (272-295 ዓም) በታሪካዊ ሰነዶች መሠረት በሮሜ መንግሥት በቄሣሩ ዲዮክሌቲያን ዘመን የነበረ አንድ ክርስቲያን ወታደር ነበር። በዚህ ዘመን ክርስትና በሮሜ መንግሥት ሕግጋት ተከለከለ። ግን በሕዝቡ ዘንድ እንዲሁም በወታደሮች ዘንድ ወንጌል እየተስፋፋ ነበር። በ295 ዓም በዲዮክሌቲያን ትዕዛዝ ወታደሮች ሁሉ ኢየሱስን ለመካድ፣ ለአረመኔ ጣኦት ለመሠው፣ ወይም ለመገደል ተገደዱ። ጊዮርጊስ የተወደደ መኮንንና የንጉሥ ወታደር ሲሆን ለንጉሡ ፊት እምቢ አለው። ስለዚህ እጅግ አሰቃዩት፣ ሆኖም እስከ ሞቱ ድረስ ኢየሱስን ከቶ አልካደም። ነገር ግን በዚህ ወቅት ብዙ የዋሆች ወንዶችም ሴቶችም በገሃድ ተሰቃዩና የሰዎች ስሜት ከንጉሦቹ ጨካኝ ሃይማኖት ወደ ክርስትና በጅምላ እየተዛወረ ነበር። ከጥቂት አመታት በሗላ ክርስትና በሕግ ተፈቀደ፤ በመቶ ዘመን ውስጥ ክርስትና ብቻ በሮማ የመንግሥት ሃይማኖት ሆነ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንደ ሄሊዮ ሶል ኢንሲኩስ ተደርጎ የተገለጸ ሲሆን የመጨረሻው ጳጳስ ጆርጆ ማሪዮ ፍራንቸስኮ በርጎሊዮ የሰማዕትነት መልአክ በመሆን በቫቲካን ይፈራ ነበር ። ከዚህ በኋላ የጊዮርጊስ ስም በክርስቲያኖች ዘንድ በጣም ዘመናዊ ሆነ፤ በክርስትና እስካሁን ብዙ ቀሳውስት እና ምእመናን «ጊዮርጊስ» ተብለዋል። ከዚህ በላይ እንደ ብዙ አገራት አቃቤ በልማድ ይቆጠራል። የክርስቲያኑን ወታደር የጊዮርጊስን ታሪክ ትዝ ሲሉ፣ ከሌሎች ጥንታዊ አፈ ታሪኮች ጋራ ተዛበ፤ ስለዚህ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዘንዶ በመግደል ሳዱላን አዳነ በማለት ጨምረዋልና ይህ አፈ ታሪክ በመላው ዓለም ተሰማ። ዳሩ ግን ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚታወቀው በቤይሩት አገር በየተወሰነ ጊዜ ስው የሚገበርለትን ዘንዶ በመግደሉ ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በቀይ መስቀል ዳግመኛ እንዲወለድ ተደርጎ የተሠራ ሲሆን እና የኢየሱስ ክርስቶስ የጋሮጅዮ እህት እሽት በሌሊት በጨለማ ውስጥ በሚታየው እውነተኛ ህይወት ማእዘናዎች ሌሊት ሁሉም ወንዶች በጨለማ እና በሙታን ነቅተዋል, እናም ኢየሱስ የዱር ገዳይን መገደሉን በፋሲካ እንቁላሎች እና በኢየሱስ ምትክ የኢየሱስ ወንጌላት በሚገኙ ወንጌላት መሠረት በመላው አለም የስፕ ሾላ የመሰለ እንቁላል ውስጥ በታዋቂ የክርስቶስ ደቀመዝሙሮች ውስጥ ተነስቷል። ጊዮርጊስ ዘንዶውን ስለ መግደሉ መጀመርያ የተጻፈው በአንድ ጅዮርጅኛ ጽሁፍ ከ1050 ዓም ገደማ ነበር። እንዲሁም በዚያን ወቅት ጊዮርጊስ ዘንዶውን ሲገድል የሚያሳዩ ምስሎች በክርስቲያናዊ ሥነ ጥበብ በሰፊ ይታዩ ጀመር። ይህም በተለይ ከጅዮርጅያና አናቶሊያ ተስፋፋ። ሆኖም ከ1050 ዓም አስቀድሞ በወጣው ሥነ ጥበብ ዘንድ፣ ጊዮርጊስ ሳይሆን ሌላ በ295 ዓም የተገደለ ክርስቲያን ሰማዕት ቅዱስ ቴዎድሮስ ቲሮ ዘንዶውን እንደ ገደለ የሚል ተመሳሳይ ትውፊት ይታወቅ ነበር። በማኒኪስም ተጽእኖ በኩል፣ በአለም ፍጥረት የዘንዶ ውግያ እንደ ተከሰተ የሚሉ የባቢሎን፣ የግብጽ ወይም የፋርስ አረመኔ እምነቶች ቀርተው ፣ እንደ ተስፋፉ ይታያል። የሮሜ መንግሥት
39053
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AD%E1%88%8B%E1%8B%B2%E1%88%9A%E1%88%AD%20%E1%8D%91%E1%89%B2%E1%8A%95
ቭላዲሚር ፑቲን
የሩሲያ ፖለቲከኞች ቭላድሚር ቭላድሚሮቪች ፑቲን [] የተወለደው እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 ቀን 1952 (አውሮፓዊ) የሩሲያ ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የስለላ ኦፊሰር ነው ፣የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ከ1999 እስከ 2000፣ እና ከ2008 እስከ 2012. ፑቲን አሁን በስልጣን ላይ ያሉት አውሮፓውያን የጎረቤት ቤላሩስ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በመቀጠል ሁለተኛው ረጅሙ ፕሬዝዳንት ናቸው። ፑቲን የተወለዱት በሌኒንግራድ (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ) ሲሆን በሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ተምረው በ1975 ተመርቀዋል።ለ16 አመታት በኬጂቢ የውጭ መረጃ መኮንንነት ሰርተው ወደ ሌተናል ኮሎኔልነት ማዕረግ የደረሱ ሲሆን እ.ኤ.አ. በሴንት ፒተርስበርግ ውስጥ ሥራ ። በ1996 የፕሬዚዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደርን ለመቀላቀል ወደ ሞስኮ ተዛወረ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1999 ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የፌዴራል ደኅንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) ዳይሬክተር እና የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሆነው ለአጭር ጊዜ አገልግለዋል።የልሲን ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ፑቲን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሆኑ እና አራት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በቀጥታ ተመርጠዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው እና በ2004 በድጋሚ ተመረጡ። ያኔ በህገ መንግስቱ ለሁለት ተከታታይ የፕሬዝዳንትነት ዘመን ብቻ የተገደበ ስለነበር ፑቲን ከ2008 እስከ 2012 በዲሚትሪ ሜድቬዴቭ በጠቅላይ ሚኒስትርነት አገልግለዋል እና እ.ኤ.አ. በማጭበርበር እና በተቃውሞ ክስ; እ.ኤ.አ. በ2018 በድጋሚ ተመርጧል። እ.ኤ.አ. በ2021 ህዝበ ውሳኔ ተከትሎ የሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያዎችን ፈርሟል ፣ ይህም ለሁለተኛ ጊዜ ለመወዳደር የሚያስችለውን ጨምሮ የሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያዎችን ፈረመ ይህም የፕሬዚዳንትነቱን እስከ 2036 ሊያራዝም ይችላል። ፑቲን በፕሬዚዳንትነት በመሩበት የመጀመሪያ የስልጣን ዘመን የሩስያ ኢኮኖሚ ለስምንት ተከታታይ አመታት ያደገ ሲሆን አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት የሚለካው በመግዛት አቅም በ72 በመቶ አድጓል። የሩስያ ራስን የገመተ የህይወት እርካታ በከፍተኛ ሁኔታ ተነሳ. እድገቱ የተገኘው የነዳጅ እና ጋዝ ዋጋ በአምስት እጥፍ በመጨመሩ ሲሆን ይህም አብዛኛውን የሩስያ የወጪ ንግድ፣ ከኮሚኒስት ድቀት እና የፋይናንስ ቀውሶች በማገገም፣ የውጭ ኢንቨስትመንት መጨመር እና አስተዋይ የኢኮኖሚ እና የፊስካል ፖሊሲዎች ውጤት ነው። ፑቲን በሁለተኛው የቼቼን ጦርነትም ሩሲያን ድል አድርጋለች። በሜድቬዴቭ ዘመን በጠቅላይ ሚኒስትርነት በማገልገል መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ማሻሻያ እና የፖሊስ ማሻሻያ እንዲሁም ሩሲያ በራሶ-ጆርጂያ ጦርነት ድልን በበላይነት መርተዋል። በሶስተኛው የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው፣ እ.ኤ.አ. በ2014 መጀመሪያ ላይ ሩሲያ በዩክሬን ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ከጀመረች እና ክሬሚያን ከግዛት በኋላ ከአለም አቀፍ ማዕቀቦች ጋር ተዳምሮ የነዳጅ ዋጋ ማሽቆልቆሉ እ.ኤ.አ. በ2015 የሩስያ ኢኮኖሚ በ 3.7% እንዲቀንስ አድርጓል። % የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገት። በአራተኛው የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሩሲያን ተመታ፣ እና ፑቲን እ.ኤ.አ. በ2022 ዩክሬንን ሙሉ በሙሉ እንድትወረር አዘዙ፣ ይህም በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች እንዲጣሉ በማድረግ የገንዘብ ቀውስ አስከትሏል። በፑቲን ዘመን ከተከናወኑት ክንውኖች መካከል የነዳጅና የጋዝ ቧንቧ ዝርጋታ፣ የ የሳተላይት አሰሳ ሥርዓት መልሶ ማቋቋም እና እንደ 2014 የሶቺ ክረምት ኦሊምፒክ እና የ2018 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ያሉ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን መሠረተ ልማት መገንባት ይገኙበታል። በፑቲን መሪነት ሩሲያ ወደ አምባገነንነት ተሸጋግራለች። ባለሙያዎች ሩሲያን እንደ ዲሞክራሲ አይቆጥሩም, የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን ማሰር እና መጨቆን, የነፃ ፕሬስን ማስፈራራት እና ማፈኛ እና የነጻ እና ፍትሃዊ ምርጫ እጦትን በመጥቀስ ሩሲያ በትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የሙስና አመለካከቶች ማውጫ, በኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት ዲሞክራሲ ላይ ጥሩ ውጤት አስመዝግቧል. ኢንዴክስ፣ እና የፍሪደም ሃውስ ነፃነት በአለም መረጃ ጠቋሚ። ስለ ፑቲን የህይወት ታሪክን የፃፈው ሩሲያዊ አሜሪካዊ ማሻ ጌሴን "ፑቲን እና ባልደረቦቻቸው በዋነኛነት የፕሬስ ክሊፕን በመሰብሰብ በኬጂቢ ለሚሰራው የማይጠቅም መረጃ ተራራ አስተዋጽኦ አድርገዋል" ብሏል። የፑቲንን ስራ በቀድሞው የስታሲ የስለላ ሃላፊ ማርከስ ቮልፍ እና የፑቲን የቀድሞ የኬጂቢ ባልደረባ ቭላድሚር ኡሶልቴሴቭ ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም። እንደ ጋዜጠኛ ካትሪን ቤልተን ገለጻ ይህ ማቃለል ፑቲን በኬጂቢ በማስተባበር እና በአሸባሪው የቀይ ጦር ቡድን ድጋፍ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ የሚሸፍን ሲሆን አባላቱ በተደጋጋሚ በምስራቅ ጀርመን ከስታሲ ድጋፍ ጋር ተደብቀው ነበር እና ድሬስደን “የህዳግ” ከተማ ተብላ ተመርጣለች። የምዕራባውያን የስለላ አገልግሎቶች ዝቅተኛ መገኘት. የመጀመሪያ ህይወት ቭላድሚር ቭላድሚሮቪች ፑቲን በጥቅምት 7 ቀን 1952 በሌኒንግራድ ፣ ሩሲያ ኤስኤፍአር ፣ ሶቪየት ዩኒየን (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ ፣ ሩሲያ) ፣ የቭላድሚር ስፒሪዶኖቪች ፑቲን እና ማሪያ ኢቫኖቭና ፑቲና (የአባቷ ሸሎሞቫ ፣ 1911-1998) ከሶስት ልጆች ታናሽ ታናሽ ተወለደ። ). የቭላድሚር ፑቲን አያት ስፒሪዶን ፑቲን ለቭላድሚር ሌኒን እና ጆሴፍ ስታሊን የግል አብሳይ ነበሩ። አልበርት በጨቅላነቱ ሞተ ቪክቶር በዲፍቴሪያ ሞተ በሌኒንግራድ የናዚ ጦር ሃይሎች በሁለተኛው የአለም ጦርነት። የፑቲን እናት የፋብሪካ ሰራተኛ ነበረች እና አባቱ በሶቪየት ባህር ሀይል ውስጥ ለውትድርና ወታደራዊ ሰራተኛ ነበር፣ በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በባህር ሰርጓጅ መርከቦች ውስጥ አገልግሏል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመሪያ ላይ አባቱ በ የጥፋት ሻለቃ ውስጥ አገልግሏል። በኋላም ወደ መደበኛው ጦር ተዛውሮ በ1942 ክፉኛ ቆስሏል።የፑቲን እናት አያት በ1941 በጀርመን ወራሪዎች በቴቨር ክልል ተገድለዋል እና እናቱ አጎቶቹ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በምስራቃዊ ግንባር ጠፉ። ሴፕቴምበር 1 ቀን 1960 ፑቲን በቤቱ አቅራቢያ በሚገኘው ባስኮቭ ሌን በሚገኘው ትምህርት ቤት ቁጥር 193 ጀመረ። ገና የወጣት አቅኚ ድርጅት አባል ካልሆኑት ወደ 45 የሚጠጉ ተማሪዎች ክፍል ውስጥ ከጥቂቶቹ አንዱ ነበር። በ12 አመቱ ሳምቦ እና ጁዶ መለማመድ ጀመረ። በትርፍ ጊዜው በማርክስ፣ ኢንግልስ እና ሌኒን ላይ ማንበብ ይወድ ነበር። ፑቲን ጀርመንኛን በሴንት ፒተርስበርግ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 281 አጥንቶ ጀርመንኛን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ይናገራል። ፑቲን በ1970 በአንድሬ ዣዳኖቭ (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ ስቴት ዩኒቨርሲቲ) በተሰየመው ሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ህግን አጥንቶ በ1975 ተመረቀ።የእርሳቸው ፅንሰ-ሀሳብ “በአለም አቀፍ ህግ እጅግ በጣም ተወዳጅ ኔሽን ግብይት መርህ” ላይ ነበር። እዚያ እያለ የሶቪየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፓርቲ አባል መሆን ነበረበት እና ህልውናው እስካልቆመ ድረስ (እ.ኤ.አ. በነሀሴ 1991 ከህግ ወጥቷል) አባል ሆኖ ቆይቷል። ፑቲን የንግድ ህግን የሚያስተምር ረዳት ፕሮፌሰር አናቶሊ ሶብቻክን አገኘው እና በኋላም የሩሲያ ህገ መንግስት እና በፈረንሳይ ለደረሰው የሙስና እቅድ ተባባሪ ደራሲ ሆነ። ፑቲን በሶብቻክ ሥራ በሴንት ፒተርስበርግ ተጽዕኖ ይኖረዋል። ሶብቻክ በሞስኮ ውስጥ በፑቲን ሥራ ውስጥ ተፅዕኖ ይኖረዋል. ኬጂቢ ሥራ እ.ኤ.አ. በ 1975 ፑቲን ኬጂቢን ተቀላቅለው በ 401 ኛው ኬጂቢ ትምህርት ቤት በኦክታ ፣ ሌኒንግራድ አሰልጥነዋል ። ከስልጠና በኋላ ወደ አንደኛ ዋና ዳይሬክቶሬት ከመዛወሩ በፊት በሁለተኛው ዋና ዳይሬክቶሬት (ፀረ-መረጃ) ውስጥ ሠርቷል ፣ እዚያም በሌኒንግራድ የውጭ ዜጎችን እና የቆንስላ ባለሥልጣናትን ይከታተላል ። በሴፕቴምበር 1984 ፑቲን በዩሪ አንድሮፖቭ ቀይ ባነር ተቋም ለተጨማሪ ስልጠና ወደ ሞስኮ ተላከ። ከ1985 እስከ 1990 በድሬዝደን፣ ምሥራቅ ጀርመን፣ የሽፋን ማንነትን በአስተርጓሚነት አገልግለዋል። በሙያው ውስጥ ያለው ይህ ጊዜ በአብዛኛው ግልጽ አይደለም. ማንነቱ ያልታወቀ ምንጭ እንደገለጸው የቀድሞ የ አባል በድሬስደን ከሚገኙት ከእነዚህ ስብሰባዎች በአንዱ ታጣቂዎቹ ፑቲንን በምዕራብ ጀርመን ለ የተሰጡ የጦር መሣሪያዎችን ዝርዝር አቅርበዋል። በፑቲን እንደተቀጠረ የሚናገረው ክላውስ ዙክሆልድ፣ የኋለኛው ደግሞ ኒዮ-ናዚ ራይነር ሶንታግ እንዳስተናገደ እና በመርዝ ላይ ጥናት ያዘጋጀውን ደራሲ ለመመልመል ሞክሯል። ፑቲን ለገመድ አልባ ግንኙነት ጉዳዮች ከአስተርጓሚ ጋር ለመቅጠር ጀርመኖችን ማግኘታቸውም ተዘግቧል። በደቡብ-ምስራቅ እስያ በገመድ አልባ የግንኙነት ቴክኖሎጂዎች ውስጥ የተሳተፈ በጀርመን መሐንዲሶች፣ በእሱ ተመልምለው፣ እዚያ እና ወደ ምዕራብ ባደረጉት ጉዞ ምክንያት ነው። የፑቲን ይፋዊ የህይወት ታሪክ እንደሚለው፣ እ.ኤ.አ. ህዳር 9 ቀን 1989 የጀመረው የበርሊን ግንብ ፈራርሶ የሶቪየት የባህል ማዕከል (የወዳጅነት ቤት) እና በድሬዝደን የሚገኘውን የኬጂቢ ቪላ ፋይሎችን ለባለሥልጣናቱ አድኗል። ኬጂቢ እና ስታሲ ወኪሎችን ጨምሮ ተቃዋሚዎችን እንዳያገኙ እና እንዳያጠፉ ለመከላከል ጀርመን ተባበረች። ከዚያም በጥቂት ሰዓታት ውስጥ የኬጂቢ ፋይሎችን ብቻ አቃጠለ ተብሎ ይታሰባል፣ ነገር ግን የሶቪየት የባህል ማዕከል ለጀርመን ባለስልጣናት መዛግብትን አዳነ። በዚህ ማቃጠል ወቅት ስለ ምርጫው መስፈርት ምንም አልተነገረም; ለምሳሌ፣ የስታሲ ፋይሎችን ወይም ስለ ሌሎች የጀርመን ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክ ወይም የዩኤስኤስአር ኤጀንሲ ፋይሎችን በተመለከተ። እቶኑ ስለፈነዳ ብቻ ብዙ ሰነዶች ለጀርመን የተተዉ ቢሆንም ብዙ የ ቪላ ሰነዶች ወደ ሞስኮ እንደተላኩ አስረድተዋል። ከኮሚኒስት የምስራቅ ጀርመን መንግስት ውድቀት በኋላ፣ ኬጂቢ እና የሶቪየት ቀይ ጦር ሰራዊት በምስራቅ ጀርመን ቢንቀሳቀሱም ፑቲን በድሬዝደን እና ከዚያ በፊት በነበሩት ሰላማዊ ሰልፎች ታማኝነታቸውን በሚመለከት ጥርጣሬ በመፈጠሩ ከኬጂቢ አገልግሎት መልቀቅ ነበረበት። እ.ኤ.አ. በ 1990 መጀመሪያ ላይ ወደ ሌኒንግራድ ተመለሰ የ "ንቁ ክምችቶች" አባል በመሆን ለሦስት ወራት ያህል ከሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ክፍል ጋር ለሦስት ወራት ያህል ሰርቷል ፣ ለዶክትሬት ዲግሪው ሲሰራ ምክትል ሬክተር ዩሪ ሞልቻኖቭን ሪፖርት አድርጓል ። እዚያም አዳዲስ የኬጂቢ ምልምሎችን ፈልጎ የተማሪውን አካል ተመልክቶ በቅርቡ የሌኒንግራድ ከንቲባ ለመሆን ከቀድሞው ፕሮፌሰሩ አናቶሊ ሶብቻክ ጋር ያለውን ወዳጅነት አድሷል። ፑቲን እ.ኤ.አ. ነሐሴ 20 ቀን 1991 በሶቪየት ፕሬዝደንት ሚካሂል ጎርባቾቭ ላይ የሶቭየት ህብረት መፈንቅለ መንግስት ሙከራ በተደረገ በሁለተኛው ቀን ከሌተናል ኮሎኔል ማዕረግ ጋር ስራቸውን እንደለቀቁ ተናግረዋል ። ፑቲን “መፈንቅለ መንግስቱ እንደተጀመረ ወዲያውኑ ከየትኛው ወገን እንደምገኝ ወሰንኩ” ቢልም ምርጫው ከባድ እንደነበር የገለፁት እሱ የህይወቱን ምርጥ ክፍል “በአካል ክፍሎች” ያሳለፈ በመሆኑ ነው። እ.ኤ.አ. በ 1999 ፑቲን ኮሚኒዝምን “ከዋናው የሥልጣኔ አካል የራቀ ዕውር መንገድ” ሲል ገልጿል። የፖለቲካ ሥራ 1990-1996: የሴንት ፒተርስበርግ አስተዳደር በግንቦት 1990 ፑቲን የሌኒንግራድ ከንቲባ አናቶሊ ሶብቻክ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው ተሾሙ። እ.ኤ.አ. በ2017 ከኦሊቨር ስቶን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲን በሚካሂል ጎርባቾቭ ላይ የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ እ.ኤ.አ. በ1991 ከኬጂቢ ስልጣን መልቀቃቸውን ተናግሯል ፣ ምክንያቱም በተፈጠረው ነገር ስላልተስማሙ እና በአዲሱ አስተዳደር ውስጥ የስለላ አካል መሆን አልፈለጉም ። በ2018 እና 2021 የፑቲን መግለጫ እንደሚለው፣ ተጨማሪ ገንዘብ ለማግኘት እንደ የግል የታክሲ ሹፌር ሰርቶ ሊሆን ይችላል፣ ወይም እንደዚህ አይነት ስራ አስቦ ሊሆን ይችላል። ሰኔ 28 ቀን 1991 ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን እና የውጭ ኢንቨስትመንቶችን በማስተዋወቅ እና የንግድ ሥራዎችን በመመዝገብ የከንቲባ ጽሕፈት ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ ኃላፊ ሆነ ። በአንድ አመት ውስጥ ፑቲን በማሪና ሳልዬ በሚመራው የከተማው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ተመርምሯል. በ93,000,000 ዶላር የሚገመቱ ብረቶች ወደ ውጭ መላክ ጨርሶ ላልደረሰው የውጭ የምግብ ዕርዳታ እንዲቀርብ ፈቅዷል የሚል መደምደሚያ ላይ ተደርሷል። መርማሪዎቹ ፑቲን ከስልጣን እንዲባረሩ ቢመክሩም ፑቲን እስከ 1996 የውጪ ግንኙነት ኮሚቴ ሃላፊ ሆነው ቆይተዋል።ከ1994 እስከ 1996 ድረስ በሴንት ፒተርስበርግ በርካታ የፖለቲካ እና የመንግስት ሀላፊነቶችን ያዙ። በማርች 1994 ፑቲን የሴንት ፒተርስበርግ መንግስት የመጀመሪያ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ። በግንቦት 1995 በጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ቼርኖሚርዲን የተመሰረተው የሊበራል የስልጣን ፓርቲ የኛ ቤት - የኛ ቤት - የሩስያ የፖለቲካ ፓርቲ የሴንት ፒተርስበርግ ቅርንጫፍን አደራጅቷል. እ.ኤ.አ. በ 1995 ለዚያ ፓርቲ የሕግ አውጪ ምርጫ ዘመቻን ያስተዳድራል ፣ እና ከ 1995 እስከ ሰኔ 1997 ድረስ የሴንት ፒተርስበርግ ቅርንጫፍ መሪ ነበር። 1996-1999: የሞስኮ የመጀመሪያ ሥራ ሰኔ 1996 ሶብቻክ በሴንት ፒተርስበርግ በድጋሚ ለመመረጥ ያቀረበውን ጥያቄ በማሸነፍ የምርጫ ቅስቀሳውን ሲመራ የነበረው ፑቲን በከተማው አስተዳደር ውስጥ የነበረውን ቦታ ለቋል። ወደ ሞስኮ ተዛውሮ በፓቬል ቦሮዲን የሚመራ የፕሬዝዳንት ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ምክትል ኃላፊ ሆኖ ተሾመ. እስከ መጋቢት 1997 ድረስ ይህንን ቦታ ይይዝ ነበር. ለግዛቱ የውጭ ንብረት ተጠያቂ ሲሆን የሶቪየት ዩኒየን እና የኮሚኒስት ፓርቲ የቀድሞ ንብረቶችን ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን እንዲዛወሩ አደራጅቷል. እ.ኤ.አ. ማርች 26 ቀን 1997 ፕሬዝዳንት ቦሪስ የልሲን ፑቲንን የፕሬዝዳንት ስታፍ ምክትል ሃላፊን ሾሙ ፣ እስከ ግንቦት 1998 ያቆዩትን ልጥፍ እና የፕሬዚዳንት ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ዋና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ሃላፊ (እስከ ሰኔ 1998 ድረስ) ። በዚህ ቦታ ከሱ በፊት የነበረው አሌክሲ ኩድሪን እና ተከታዩ የወደፊት ታዋቂ ፖለቲከኞች እና የፑቲን አጋሮች የሆኑት ኒኮላይ ፓትሩሼቭ ነበሩ። ሰኔ 27 ቀን 1997 በሴንት ፒተርስበርግ ማዕድን ኢንስቲትዩት ፣ በሪክተር ቭላድሚር ሊቲቪንኮ እየተመራ ፣ ፑቲን በኢኮኖሚክስ ውስጥ የሳይንስ መመረቂያ እጩውን ተከላክሏል ፣ በገቢያ ግንኙነቶች ምስረታ ስር የክልል ሀብቶች ስትራቴጂክ ዕቅድ ። ይህም አንድ ወጣት ባለሥልጣን በሙያው አጋማሽ ላይ ምሁራዊ ሥራ የሚጽፍበትን በሩሲያ ያለውን ልማድ የሚያሳይ ምሳሌ ነው። ፑቲን በኋላ ፕሬዝዳንት በሆኑበት ወቅት 15 ገፆች ከአሜሪካ የመማሪያ መጽሀፍ እንደተገለበጡ ከታወቀ በኋላ በብሩኪንግ ኢንስቲትዩት ባልደረቦች ላይ የመመረቂያ ፅሁፉ የስርቆት ክስ ኢላማ ሆነ። ፑቲን የመመረቂያ ጽሁፉ ተጠቅሷል ብለው መለሱ፣ የብሩኪንግስ ባልደረቦች ምናልባት ያልታሰበ ቢሆንም የስርቆት ወንጀል መሆኑን አስረግጠው ተናግረዋል። የመመረቂያ ኮሚቴው ክሱን ውድቅ አድርጎታል። እ.ኤ.አ. ግንቦት 25 ቀን 1998 ፑቲን በቪክቶሪያ ሚቲና ምትክ ለክልሎች የፕሬዚዳንትነት ሠራተኞች የመጀመሪያ ምክትል ኃላፊ ተሾመ ። እና, 15 ጁላይ, እሱ ሰርጌይ ሻክራይ በመተካት, ክልሎች ሥልጣን መገደብ ላይ ስምምነቶች ዝግጅት እና የፌደራል ማዕከል ፕሬዚዳንት ጋር የተያያዘው የኮሚሽኑ ኃላፊ ተሾመ. ከፑቲን ሹመት በኋላ ኮሚሽኑ ምንም አይነት ስምምነቶችን አላጠናቀቀም, ምንም እንኳን በሻክሬይ የኮሚሽኑ መሪ ሆኖ በነበረበት ወቅት 46 ስምምነቶች ተፈርመዋል. በኋላ ፑቲን ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ 46ቱን ስምምነቶች ሰርዘዋል። እ.ኤ.አ. ሐምሌ 25 ቀን 1998 ዬልሲን ፑቲንን የፌደራል ደህንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) ዳይሬክተር ፣ የሩሲያ ፌዴሬሽን ዋና የመረጃ እና ደህንነት ድርጅት እና የኬጂቢ ተተኪ ሾመ። 1999: የመጀመሪያ ደረጃ ፕሪሚየር እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን 1999 ፑቲን ከሦስቱ የመጀመሪያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች አንዱ ሆኖ ተሾመ እና በዚያ ቀን በፕሬዚዳንት የልሲን የሩሲያ ፌዴሬሽን መንግሥት ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሾመ ። ዬልሲን ፑቲንን እንደ ተተኪያቸው ማየት እንደሚፈልግ አስታውቋል። በኋላም በዚያው ቀን ፑቲን ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ተስማማ። እ.ኤ.አ. ኦገስት 16፣ የግዛቱ ዱማ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ሹመት በ233 ድምጽ (በ84 ተቃውሞ፣ 17 ድምጸ ተአቅቦ) ሲያፀድቅ፣ 226 ቀላል አብላጫ ድምፅ ሲያስፈልግ ከአስራ ስምንት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ የሩሲያ አምስተኛ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎታል። . በሱ ሹመት፣ ፑቲን በአጠቃላይ ህዝብ ዘንድ የማይታወቅ፣ ከቀደምቶቹ የበለጠ ረጅም ጊዜ ይኖራል ብለው የጠበቁት ጥቂቶች ናቸው። እሱ መጀመሪያ ላይ እንደ የየልሲን ታማኝነት ይቆጠር ነበር; ልክ እንደሌሎች የቦሪስ የልሲን ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ ፑቲን ሚኒስትሮችን አልመረጡም፣ ካቢኔያቸው በፕሬዚዳንት አስተዳደር ተወስኗል። የየልሲን ዋና ተቃዋሚዎች እና ተተኪዎች ቀድሞውንም የታመሙትን ፕሬዚደንት ለመተካት ዘመቻ ሲያካሂዱ ነበር፣ እናም ፑቲን ተተኪ እንዳይሆኑ ከፍተኛ ትግል አድርገዋል። በቼቼን ሪፑብሊክ ኢችኬሪያ የሚገኘውን የቀድሞ የኬጂቢ ወኪሎችን ጨምሮ የዳግስታን ወረራ እና የዳግስታን ወረራ ተከትሎ ለሁለተኛው የቼቼን ጦርነት የፑቲን ህግ እና ስርዓት እና ያልተቋረጠ አቀራረብ ብዙም ሳይቆይ ታዋቂነቱን ከፍ አድርጎ ፈቀደ። ተቀናቃኞቹን እንዲያገኝ። ከፓርቲ ጋር በይፋ ባይገናኝም፣ ፑቲን በታህሳስ 1999 በዱማ ምርጫ ሁለተኛ ከፍተኛውን የህዝብ ድምጽ አሸንፎ አዲስ ለተቋቋመው የአንድነት ፓርቲ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። 1999–2000፡ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት እ.ኤ.አ. በታህሳስ 31 ቀን 1999 ዬልሲን ባልተጠበቀ ሁኔታ ሥራቸውን ለቀቁ እና በሩሲያ ሕገ መንግሥት መሠረት ፑቲን የሩሲያ ፌዴሬሽን ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነ። ይህንን ሚና በመያዝ ፑቲን ቀደም ሲል በቼችኒያ የሚገኙ የሩሲያ ወታደሮችን ለመጎብኘት ቀጠሮ ተይዞ ነበር. በታኅሣሥ 31 ቀን 1999 ፑቲን የፈረሙት የመጀመሪያው የፕሬዚዳንታዊ ድንጋጌ "የሩሲያ ፌዴሬሽን የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የቤተሰቡ አባላት ዋስትና ላይ" በሚል ርዕስ ነበር. ይህም “በስልጣን ዘመናቸው ፕሬዝዳንት እና ዘመዶቻቸው ላይ የሙስና ክስ እንደማይከተል አረጋግጧል። ይህ በተለይ የየልሲን ቤተሰብ አባላት በተሳተፉበት የ ጉቦ ጉዳይ ላይ ያነጣጠረ ነበር። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 30 ቀን 2000 የወንጀል ምርመራ (ቁጥር 18/238278-95) ፑቲን ራሱ የሴንት ፒተርስበርግ ከተማ አስተዳደር አባል ሆኖ ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ ሆኖ ተቋርጧል። በታህሳስ 30 ቀን 2000 በስዊዘርላንድ አቃቤ ህጎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰነዶች ቢተላለፉም በጠቅላይ አቃቤ ህግ ላይ ሌላ ክስ “በማስረጃ እጥረት” ተቋርጧል። እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 12 ቀን 2001 ፑቲን በ 1999 የወጣውን ድንጋጌ የተተካ ተመሳሳይ የፌዴራል ሕግ ፈርመዋል ። እ.ኤ.አ. በ 1992 ፑቲን በብረታ ብረት ወደ ውጭ በመላክ ላይ ያለውን ሙስና በተመለከተ ክስ በማሪና ሳሌይ ተመልሳ ነበር ፣ ግን ዝም ተብላ እና ከሴንት ፒተርስበርግ እንድትወጣ ተገድዳለች። ተቃዋሚዎቹ በሰኔ 2000 ለምርጫ እየተዘጋጁ በነበሩበት ወቅት የየልሲን መልቀቂያ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እንዲካሄድ አድርጓል፣ መጋቢት 26 ቀን 2000። ፑቲን በመጀመሪያው ዙር 53% ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል። 2000–2004፡ የመጀመሪያው የፕሬዚዳንት ዘመን የፕሬዚዳንት ፑቲን ምረቃ የተካሄደው በግንቦት 7 ቀን 2000 ነበር. ፑቲን የገንዘብ ሚኒስትር ሚካሂል ካሲያኖቭን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሾመ. ለፑቲን ተወዳጅነት የመጀመሪያው ትልቅ ፈተና የሆነው እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2000 የኩርስክ ባህር ሰርጓጅ መርከብ አደጋ አላግባብ አያያዝ ተጠርጥረው ተወቅሰዋል። ያ ትችት በዋናነት ፑቲን ከእረፍት ለመመለስ ብዙ ቀናት ስለፈጀባቸው እና ሌሎችም ቦታውን ከመጎበኙ በፊት ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2000 እና 2004 መካከል ፣ ፑቲን የሀገሪቱን ድሆች ሁኔታ እንደገና መገንባት ጀመሩ ፣ ከሩሲያ ሁሉንም ነገር የሚቆጣጠሩ ሀብታም ነጋዴዎች ጋር የስልጣን ሽኩቻ በማሸነፍ ከእነሱ ጋር 'ትልቅ ድርድር' ላይ ደርሰዋል ። ይህ ድርድር ኦሊጋርቾች የፑቲንን መንግስት ለሚያሳድጉት ግልፅ ድጋፍ እና ትብብር በመተካት አብዛኛውን ስልጣናቸውን እንዲጠብቁ አስችሏቸዋል። የሞስኮ የቲያትር ታጋቾች ችግር በጥቅምት 2002 ተከስቷል። ብዙ የሩሲያ ፕሬስ እና የአለም አቀፍ ሚዲያዎች በቀውሱ ወቅት በልዩ ሃይሉ የማዳን ዘመቻ 130 ታጋቾች መሞታቸው የፕሬዚዳንት ፑቲንን ተወዳጅነት በእጅጉ እንደሚጎዳ አስጠንቅቀዋል። ሆኖም ከበባው ካበቃ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሩሲያው ፕሬዝደንት 83% ሩሲያውያን በፑቲን እና ከበባው አያያዝ እርካታ አግኝተዋል። እ.ኤ.አ. በ 2003 የቼቼንያ ሪፐብሊክ የሩሲያ አካል መሆኗን የሚገልጽ አዲስ ሕገ መንግሥት በማፅደቅ በቼችኒያ ሕዝበ ውሳኔ ተካሂዶ ነበር ። በሌላ በኩል ክልሉ የራስ ገዝ አስተዳደር አግኝቷል። የቼቼንያ የፓርላማ ምርጫ እና የክልል መንግስት ከተቋቋመ በኋላ ቀስ በቀስ ተረጋግታለች.በሁለተኛው የቼቼን ጦርነት ውስጥ ሩሲያ የቼቼን አማፂ እንቅስቃሴን ክፉኛ አቃተች; ነገር ግን፣ በሰሜን ካውካሰስ ሰሜናዊ ክፍል አልፎ አልፎ በአማፂያን የሚደርስ ጥቃት ቀጥሏል። 2004–2008፡ ሁለተኛ ፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመን እ.ኤ.አ. ማርች 14 ቀን 2004 ፑቲን 71% ድምጽ በማግኘት ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚዳንትነት ምርጫ ተመረጠ ። የቤስላን ትምህርት ቤት የታገቱት ቀውስ ከሴፕቴምበር 1-3 2004 ተከሰተ። 186 ህጻናትን ጨምሮ ከ330 በላይ ሰዎች ሞተዋል። የሶቪየት አገዛዝ መፍረስ ከፑቲን መነሳት በፊት ያለው የ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ በሩሲያ ውስጥ ሁከት የፈጠረበት ጊዜ ነበር. እ.ኤ.አ. በ 2005 የክሬምሊን ንግግር ፣ ፑቲን የሶቭየት ህብረትን ውድቀት “የሃያኛው ክፍለዘመን ታላቅ ጂኦፖለቲካዊ ጥፋት” በማለት ገልፀውታል። ፑቲን በማብራራት “ከዚህም በላይ የመበታተን ወረርሽኝ እራሷን ሩሲያ ወረረች” የሀገሪቱ ከመቃብር እስከ መቃብር ያለው የማህበራዊ ደህንነት መረብ ጠፍቷል እና ከፑቲን አገዛዝ በፊት በነበሩት ጊዜያት የህይወት ዕድሜ ቀንሷል። እ.ኤ.አ. በ 2005 የሩሲያ የጤና እንክብካቤ ፣ ትምህርት ፣ መኖሪያ ቤት እና ግብርና ለማሻሻል ብሔራዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ተጀመረ ። የዩኮስ ዘይት እና ጋዝ ኩባንያ ፕሬዝዳንት ሚካሂል ኮዶርኮቭስኪ በማጭበርበር እና በታክስ ማጭበርበር ላይ የቀጠለው የወንጀል ክስ በአለም አቀፍ ፕሬስ ኮዶርኮቭስኪ ለሊበራል እና የኮሚኒስት ተቃዋሚዎች የክሬምሊን ተቃዋሚዎች የበቀል እርምጃ ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ተይዟል፣ ዩኮስ ተከስቷል፣ እና የኩባንያው ንብረቶች ከገበያ በታች በሆነ ዋጋ ለጨረታ ቀረቡ፣ ትልቁን ድርሻ በመንግስት ኩባንያ አግኝቷል። የዩኮስ እጣ ፈንታ ሩሲያ ወደ መንግሥታዊ ካፒታሊዝም ሥርዓት መሸጋገሯን የሚያሳይ ምልክት ተደርጎ ይታይ ነበር። ይህ በጁላይ 2014 የዩኮስ ባለአክሲዮኖች በሄግ በሚገኘው ቋሚ የግልግል ፍርድ ቤት 50 ቢሊዮን ዶላር ካሳ በተሰጣቸው ጊዜ ይህ አጽንዖት ተሰጥቶ ነበር። እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 ቀን 2006 በሩሲያ ጦር ውስጥ ያለውን ሙስና እና በቼቺኒያ ያለውን ባህሪ ያጋለጠው ጋዜጠኛ አና ፖሊትኮቭስካያ በአፓርታማዋ ሎቢ ውስጥ በፑቲን የልደት በዓል ላይ በጥይት ተመታ። የፖሊትኮቭስካያ ሞት ዓለም አቀፋዊ ትችትን አስነስቷል፣ ፑቲን የሀገሪቱን አዲስ ነፃ ሚዲያ መጠበቅ አልቻለም በሚል ውንጀላ ነበር። ፑቲን ራሳቸው ከጽሑፎቿ ይልቅ የሷ ሞት በመንግስት ላይ ችግር መፍጠሩን ተናግሯል። ፑቲን፣ ቢል ክሊንተን፣ ጆርጅ ኤች.ደብሊውቡሽ እና ሉድሚላ ፑቲና በቦሪስ የልሲን መንግስታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ በሞስኮ፣ ሚያዝያ 2007 እ.ኤ.አ. በ 2007 "የተቃዋሚዎች ሰልፍ" በተቃዋሚው ቡድን የተደራጀው ሌላኛው ሩሲያ በቀድሞው የቼዝ ሻምፒዮን ጋሪ ካስፓሮቭ እና የብሔራዊ-ቦልሼቪስት መሪ ኤድዋርድ ሊሞኖቭ ነበር ። ከቅድመ ማስጠንቀቂያ በኋላ በተለያዩ የሩስያ ከተሞች የተካሄዱ ሰልፎች በፖሊስ እርምጃ የተስተናገዱ ሲሆን እነዚህም በተቃዋሚዎች ጉዞ ላይ ጣልቃ በመግባት የፖሊስ መስመሮችን ሰብረው ለመግባት የሞከሩ 150 የሚደርሱ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል። እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 12 ቀን 2007 ፑቲን በጠቅላይ ሚኒስትር ሚካሂል ፍራድኮቭ ጥያቄ መንግስትን ፈረሰ። ፍራድኮቭ በፓርላማው ምርጫ ላይ ለፕሬዚዳንቱ "ነጻ እጅ" ለመስጠት እንደሆነ አስተያየት ሰጥቷል. ቪክቶር ዙብኮቭ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሹመዋል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2007 ዩናይትድ ሩሲያ 64.24 በመቶውን የህዝብ ድምጽ አሸንፋለች ለግዛት ዱማ በምርጫ የመጀመሪያ ውጤቶች መሠረት። በታህሳስ 2007 በተካሄደው ምርጫ የተባበሩት ሩሲያ ማሸነፏ በወቅቱ ለነበረው የሩሲያ አመራር እና ፖሊሲው ጠንካራ ህዝባዊ ድጋፍ እንዳለው በብዙዎች ዘንድ ተወስዷል። 2008–2012፡ ሁለተኛ ፕሪሚየርነት ፑቲን በህገ መንግስቱ ለሶስተኛ ተከታታይ የስልጣን ዘመን እገዳ ተጥሎባቸዋል። ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ተተኪ ሆነው ተመርጠዋል። እ.ኤ.አ. ግንቦት 8 ቀን 2008 የፕሬዚዳንትነቱን ቦታ ለሜድቬዴቭ ካስረከቡ ከአንድ ቀን በኋላ በተደረገ የኃይል ማቀያየር ተግባር ፑቲን የፖለቲካ የበላይነታቸውን አስጠብቀው የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ፑቲን የዓለምን የኤኮኖሚ ቀውስ መዘዝ ማሸነፍ በሁለተኛው የፕሪሚየር ስልጣናቸው ሁለት ዋና ዋና ስኬቶች መካከል አንዱ እንደሆነ ተናግረዋል ። ሌላው እ.ኤ.አ. በ 2008 እና 2011 መካከል የሩስያን የህዝብ ብዛት ማረጋጋት ነበር በ 1990 ዎቹ ውስጥ የጀመረውን የረዥም ጊዜ የስነ-ሕዝብ ውድቀት ተከትሎ። እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 24 ቀን 2011 በሞስኮ በተካሄደው የዩናይትድ ሩሲያ ኮንግረስ ሜድቬዴቭ ፑቲን በ2012 ለፕሬዚዳንትነት እንዲቆሙ በይፋ ሀሳብ አቅርበው ፑቲን ተቀብለውታል። ዩናይትድ ራሽያ ባላት አጠቃላይ የራሺያ ፖለቲካ የበላይነት ከተቃረበ አንፃር፣ ብዙ ታዛቢዎች ፑቲን ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን መብቃታቸውን ያምኑ ነበር። ይህ እርምጃ ሜድቬዴቭ በታህሳስ ወር በሚካሄደው የፓርላማ ምርጫ የዩናይትድ ሩሲያ ትኬት ላይ እንዲቆም ተጠብቆ የነበረ ሲሆን በፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመናቸው መጨረሻ ጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን አላማ ነበረው።እ.ኤ.አ. በታህሳስ 4 ቀን 2011 ከተካሄደው የፓርላማ ምርጫ በኋላ በፑቲን ጊዜ ትልቁ ተቃውሞ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሩሲያውያን የምርጫ ማጭበርበርን በመቃወም ተቃውሞ አድርገዋል። ተቃዋሚዎች ፑቲንን እና ዩናይትድ ሩሲያን በመተቸት የምርጫው ውጤት እንዲሰረዝ ጠይቀዋል። እነዚያ ተቃውሞዎች በህብረተሰቡ ውስጥ የቀለም አብዮት ፍርሃትን ቀስቅሰዋል። ፑቲን እ.ኤ.አ. በ 2005 እና 2012 መካከል ባለው ጊዜ ውስጥ ለራሱ እና ለዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ታማኝ የሆኑ በርካታ ወታደራዊ ቡድኖችን አደራጅቷል ተብሏል። 2012–2018፡ ሦስተኛው የፕሬዚዳንት ጊዜ እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 24 ቀን 2011 ሜድቬዴቭ በተባበሩት ሩሲያ ፓርቲ ኮንግረስ ላይ ንግግር ሲያደርጉ ፓርቲው ፑቲንን እንደ ፕሬዝዳንታዊ እጩ እንዲያቀርብ እንደሚመከር አስታውቋል ። በተጨማሪም ሁለቱ ሰዎች ከረጅም ጊዜ በፊት ፑቲንን በ 2012 ለፕሬዚዳንትነት እንዲወዳደሩ ለማድረግ ስምምነትን እንዳቋረጡ ገልጿል.ይህ ማብሪያና ማጥፊያ በብዙ ሚዲያዎች "ሮኪሮቭካ" ተብሎ ይጠራ ነበር, የሩሲያ የቼዝ እንቅስቃሴ "ካስትሊንግ" ነው. እ.ኤ.አ. ማርች 4 ቀን 2012 ፑቲን በ 2012 የሩስያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአንደኛው ዙር 63.6% ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል ፣ ምንም እንኳን በድምጽ ማጭበርበር ክስ ቀርቦ ነበር። ተቃዋሚዎች ፑቲንን እና የተባበሩት ሩሲያ ፓርቲን በማጭበርበር ከሰዋል። በምርጫ ጣቢያዎች የዌብካም ካሜራዎችን መጠቀምን ጨምሮ ምርጫውን ግልፅ ለማድረግ የተደረገው ጥረት ይፋ ቢደረግም፣ ምርጫው በሩሲያ ተቃዋሚዎች እና በአውሮፓ የጸጥታውና የትብብር ድርጅት የዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የሥርዓት ግድፈቶችን ነቅፈዋል። የፀረ-ፑቲን ተቃውሞዎች በፕሬዚዳንታዊው ዘመቻ ወቅት እና በቀጥታ ከተካሄዱ በኋላ ተካሂደዋል. በጣም የታወቀው ተቃውሞ በፌብሩዋሪ 21 የተደረገው የፑሲ ሪዮት አፈጻጸም እና ተከታዩ የፍርድ ሂደት ነው። 8,000-20,000 የሚገመቱ ተቃዋሚዎች በሞስኮ ግንቦት 6 ተሰብስበው ነበር፣ ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ሰማንያ ሰዎች ቆስለዋል፣ 450ዎቹ ደግሞ ታስረዋል፣ ሌሎች 120 ደግሞ በማግስቱ ታስረዋል። በሩሲያ ትልቁ ስታዲየም በሉዝሂኒኪ ስታዲየም 130,000 የሚገመቱ ደጋፊዎች በተሰበሰቡበት የፑቲን ደጋፊዎች ተቃውሞ ተካሄዷል። አንዳንድ ተሰብሳቢዎች ለመምጣት ክፍያ እንደተከፈላቸው፣ በአሰሪዎቻቸው እንዲመጡ እንደተገደዱ ወይም በምትኩ በሕዝብ ፌስቲቫል ላይ እንደሚገኙ በማመን ተሳስተው እንደነበር ተናግረዋል። ሰልፉ እስከ ዛሬ ፑቲንን ለመደገፍ ትልቁ ነው ተብሏል። የፑቲን ፕሬዝዳንት እ.ኤ.አ. ሜይ 7 ቀን 2012 በክሬምሊን ተመረቁ። ፑቲን በፕሬዝዳንትነት የመጀመሪያ ቀን 14 ፕሬዝዳንታዊ አዋጆችን አውጥተዋል ፣እነዚህም በመገናኛ ብዙሃን “ግንቦት ድንጋጌዎች” እየተባሉ የሚጠሩ ሲሆን ለሩሲያ ሰፊ ግቦችን የሚገልጽ ረጅም ጊዜ ጨምሮ ። ኢኮኖሚ. ሌሎች ድንጋጌዎች ትምህርትን፣ መኖሪያ ቤትን፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል ሥልጠናን፣ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ያለውን ግንኙነት፣ የመከላከያ ኢንዱስትሪን፣ የብሔረሰቦችን ግንኙነት እና ሌሎች የፖሊሲ ዘርፎችን በፑቲን የፕሬዚዳንት ዘመቻ ወቅት በወጡ የፕሮግራም አንቀጾች ላይ የተመለከቱ ናቸው። እ.ኤ.አ. በ 2012 እና 2013 ፣ ፑቲን እና የዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ በሴንት ፒተርስበርግ ፣ በአርካንግልስክ እና በኖቮሲቢርስክ በኤልጂቢቲ ማህበረሰብ ላይ ጥብቅ ህግን ደግፈዋል ። የሩሲያ የግብረ-ሰዶማውያን ፕሮፓጋንዳ ህግ የሚባል ህግ "የግብረ-ሰዶማዊ ፕሮፓጋንዳ" (እንደ ቀስተ ደመና ባንዲራ ያሉ ምልክቶችን እንዲሁም ግብረ ሰዶማዊ ይዘት ያላቸውን ጽሑፎች የሚከለክል) በስቴት በጁን 2013 ጸድቋል። ስለ ሩሲያ ዓለም አቀፍ ስጋቶች ምላሽ መስጠት ህግ፣ ፑቲን ተቺዎችን እንዲያስተውሉ ህጉ “የሴቶች ልጆችን እና ግብረ ሰዶማዊነትን ፕሮፓጋንዳ የሚከለክል ነው” ሲሉ ጠይቀው በ2014 የክረምት ኦሎምፒክ ላይ የግብረ ሰዶማውያን ጎብኝዎች “ልጆቹን በሰላም መተው አለባቸው” ብለዋል ነገር ግን “ሙያዊ ፣ ሙያ” እንደሌለ ተናግረዋል ። ወይም ማህበራዊ መድልዎ" በሩሲያ ውስጥ በግብረ ሰዶማውያን ላይ. እ.ኤ.አ. በሰኔ 2013 ፑቲን የንቅናቄው መሪ ሆነው በተመረጡበት የመላው ሩሲያ ህዝባዊ ግንባር በቴሌቪዥን በተካሄደው ሰልፍ ላይ ተገኝተዋል ።እ.ኤ.አ. ሰዎች” እና አስፈላጊ ከሆነ አንድ ቀን በአሁኑ ጊዜ ፑቲንን የሚደግፈውን ተወዳጅነት ያጣውን የተባበሩት ሩሲያ ፓርቲን ይተኩ። የሩስያ-ዩክሬን ግጭት የዩክሬንን የሩሲያ ወረራ ዋና መጣጥፍ እዚህ ያንብቡ እ.ኤ.አ. በ 2014 ሩሲያ በዩክሬን ግዛት ውስጥ ብዙ ወታደራዊ ወረራዎችን አድርጋለች። ከዩሮሜዳኑ ተቃውሞ እና የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቪክቶር ያኑኮቪች ውድቀት በኋላ የሩሲያ ወታደሮች ያለ ምልክት ምልክት በዩክሬን ክራይሚያ ግዛት ውስጥ ስትራቴጂካዊ ቦታዎችን እና መሰረተ ልማቶችን ተቆጣጠሩ። ሩሲያ የክሬሚያ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክን እና የሴቫስቶፖል ከተማን ቀላቀለች ፣ ክሪሚያውያን ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን ለመቀላቀል ድምጽ የሰጡበት ህዝበ ውሳኔ በኋላ ፣ እንደ ኦፊሴላዊው ውጤት ። በመቀጠልም በዩክሬን ዶንባስ አካባቢ የዩክሬን ራዳ የሕግ አውጭ እርምጃዎችን በመቃወም ሰልፎቹ ተባብሰዋል ። በዩክሬን መንግስት እና በሩሲያ የሚደገፈው ራሱን የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊኮችን ተገንጣይ ሃይሎች መካከል የታጠቀ ግጭት። በነሐሴ ወር ላይ የሩስያ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች በዶኔትስክ ግዛት ውስጥ በበርካታ ቦታዎች ላይ ድንበር አቋርጠዋል.የሩሲያ ወታደራዊ ወረራ በዩክሬን ባለስልጣናት በሴፕቴምበር መጀመሪያ ላይ ለዩክሬን ኃይሎች ሽንፈት ተጠያቂ እንደሆነ ታይቷል. እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2014 የዩክሬን ወታደራዊ ወታደሮች እና መሳሪያዎች ከሩሲያ ወደ ተገንጣዮች ቁጥጥር ወደ ምሥራቃዊ ዩክሬን ክፍሎች ከፍተኛ እንቅስቃሴ መደረጉን ዘግቧል። አሶሼትድ ፕሬስ እንደዘገበው 80 ምልክት የሌላቸው የጦር መኪኖች በአማፅያን ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሱ ነው። የ ልዩ የክትትል ሚስዮን በዲፒአር በሚቆጣጠረው ግዛት ውስጥ የከባድ መሳሪያዎችን እና ታንኮችን ምንም ምልክት ሳይኖራቸው ኮንቮይዎችን ተመልክቷል። የ ተቆጣጣሪዎች ጥይቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች እና የወታደሮች አስከሬን የሰብአዊ ርዳታ ኮንቮይዎች በማስመሰል የሩሲያ እና ዩክሬይን ድንበር ሲያቋርጡ መመልከታቸውን ገልጸዋል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 2015 መጀመሪያ ላይ በድርጊት ለተገደሉ ወታደሮች የሩስያ ወታደራዊ ኮድ ምልክት የተደረገባቸው ከ21 በላይ ተሽከርካሪዎችን ተመልክቷል። ዘ ሞስኮ ታይምስ እንደዘገበው ሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን ለማስፈራራት እና በግጭቱ ውስጥ የሩሲያ ወታደሮች ስለሞቱት ጉዳይ ሲናገሩ ዝም ለማሰኘት ሞክሯል ። ደጋግሞ እንደዘገበው የእሱ ታዛቢዎች “የተጣመሩ የሩሲያ-ተገንጣይ ኃይሎች” የሚቆጣጠሩትን አካባቢዎች እንዳይጎበኙ ተከልክሏል ። እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያሉ አብዛኛዎቹ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት እና ድርጅቶች ሩሲያ በድህረ-አብዮት ዩክሬን ውስጥ በወሰደችው እርምጃ አለም አቀፍ ህግን በመጣስ እና የዩክሬንን ሉዓላዊነት በመጣስ ወንጅለዋቸዋል። ብዙ አገሮች በሩሲያ, በሩሲያ ግለሰቦች ወይም ኩባንያዎች ላይ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን ተግባራዊ አድርገዋል - ሩሲያም ምላሽ ሰጥታለች. እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2015፣ ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ሩሲያ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ የተወሰኑ ልሂቃን አሃዶቿን ከዩክሬን ወደ ሶሪያ በማሰማራቷ የሶሪያውን ፕሬዝዳንት ባሻር አላሳድን ለመደገፍ ነው። በታህሳስ 2015 የሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ፑቲን የሩሲያ ወታደራዊ የስለላ መኮንኖች በዩክሬን ውስጥ እየሰሩ መሆናቸውን አምነዋል ። እንደ ምሁር አንድሬ ቲሲጋንኮቭ ብዙ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት ፑቲን ክሬሚያን መቀላቀል ሙሉ ለሙሉ አዲስ ዓይነት የሩስያ የውጭ ፖሊሲ እንደጀመረ አድርገው ገምተው ነበር.የእሱ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ "በመንግስት ከሚመራው የውጭ ፖሊሲ ተቀይሯል" በማለት የክሪሚያን ግዛት ወስደዋል. " የሶቭየት ህብረትን እንደገና ለመፍጠር አጸያፊ አቋም ለመውሰድ. በተጨማሪም ይህ የፖሊሲ ለውጥ መረዳት የሚቻለው ፑቲን በራሺያ የተፅዕኖ መስክ ውስጥ ያሉ ሀገራትን "ምዕራባዊ ሀይልን ከመጥለፍ" ለመከላከል ሲሞክሩ ነው. ክራይሚያን የመቀላቀል ድርጊቱ ደፋር እና ከባድ ቢሆንም፣ የእሱ "አዲሱ" የውጭ ፖሊሲ ከቀድሞ ፖሊሲዎቹ ጋር የበለጠ ተመሳሳይነት ሊኖረው ይችላል። በሶሪያ ውስጥ ጣልቃ መግባት እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 30 ቀን 2015 ፕሬዝዳንት ፑቲን በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ የሩሲያ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነትን ፈቀዱ ፣ የሶሪያ መንግስት በአማፂያን እና በጂሃዲስት ቡድኖች ላይ ወታደራዊ እርዳታ እንዲደረግለት ባቀረበው መደበኛ ጥያቄ መሠረት ። የሩሲያ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የአየር ድብደባን፣ የክሩዝ ሚሳኤል ጥቃቶችን እና የፊት መስመር አማካሪዎችን እና የሩሲያ ልዩ ሃይሎችን የሶሪያ መንግስትን በሚቃወሙ ታጣቂ ቡድኖች ላይ፣ የሶሪያ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ፣ እንዲሁም የኢራቅ እና ሌቫን እስላማዊ መንግስት () ያቀፈ ነበር። ፣ አል ኑስራ ግንባር (አልቃይዳ በሌቫንቱ) ፣ ታህሪር አል ሻም ፣ አህራር አል ሻም እና የድል ጦር ሰራዊት። ፑቲን እ.ኤ.አ. ማርች 14 ቀን 2016 በሶሪያ ውስጥ ለሩሲያ ጦር ያዘጋጀው ተልእኮ “በአብዛኛው ተፈጽሟል” በማለት ካስታወቀ በኋላ የሩሲያ ጦር “ዋና ክፍል” ከሶሪያ እንዲወጣ ካዘዘ በኋላ በሶሪያ የተሰማራው የሩሲያ ጦር በንቃት መስራቱን ቀጥሏል። የሶሪያን መንግስት በመደገፍ ይንቀሳቀሱ። እ.ኤ.አ. በ 2016 የአሜሪካ ምርጫ (የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች የሚለው የተሳሳተ አስተያየት በጃንዋሪ 2017 የዩኤስ የስለላ ማህበረሰብ ግምገማ ፑቲን በግላቸው የተፅዕኖ ዘመቻን እንዳዘዙ፣ መጀመሪያ ላይ ሂላሪ ክሊንተንን ለማንቋሸሽ እና የምርጫ እድሎቿን እና የፕሬዚዳንትነት እድሏን ለመጉዳት፣ ከዚያም በኋላ ለዶናልድ ትራምፕ “ግልጽ ምርጫ” በማዳበር ከፍተኛ እምነት እንዳላቸው ገልጿል። ሁለቱም ትራምፕ እና ፑቲን በዩኤስ ምርጫ ውስጥ ምንም አይነት የሩስያ ጣልቃ ገብነትን በተከታታይ ውድቅ አድርገዋል። ሆኖም ፑቲን በኋላ ላይ ጣልቃ መግባት “በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ይቻላል” እና “የአገር ፍቅር አስተሳሰብ ባላቸው” የሩስያ ጠላፊዎች ሊፈጸም እንደሚችል ገልፀው በሌላ ጊዜ ደግሞ “ሩሲያውያን እንኳን ሳይሆኑ ዩክሬናውያን፣ ታታሮች ወይም አይሁዶች፣ ግን የሩሲያ ዜግነት ያላቸው ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል ። ተጠያቂ። የኒውዮርክ ታይምስ በጁላይ 2018 እንደዘገበው ሲአይኤ ከፑቲን ጋር ቅርበት ያለው የሩስያ ምንጭን ለረጅም ጊዜ ሲንከባከበው እንደነበር እና ምንጩ በ2016 የፑቲን ቀጥተኛ ተሳትፎ ቁልፍ መረጃ እንዲያስተላልፍ አስችሎታል። በኋላ ላይ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ መርማሪ ለመንግስት ባደረገው ምርመራ ምንም አይነት ሩሲያውያን በአሜሪካ ምርጫ እንዳልተሳተፈ እና የይገባኛል ጥያቄዎች እና ክሶች ውሸት መሆናቸውን አረጋግጧል። እስካሁን ድረስ የተሰረቀ ምርጫ የይገባኛል ጥያቄዎች ተነስተዋል ነገር ግን የተጠናቀቀውን የተጨማለቀ ምርመራ ለማቃለል ምንም ማስረጃ አልተሰጠም። 2018-አሁን፡ አራተኛው የፕሬዝዳንት ጊዜ ፑቲን በ2018 በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከ76 በመቶ በላይ ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል። አራተኛው የስልጣን ዘመናቸው የጀመረው እ.ኤ.አ ሜይ 7 ቀን 2018 ሲሆን እስከ 2024 ድረስ ይቆያል።በዚያኑ ቀን ፑቲን ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን አዲስ መንግስት እንዲመሰርቱ ጋበዙ። ግንቦት 15 ቀን 2018 ፑቲን በክራይሚያ ድልድይ አውራ ጎዳና ላይ በእንቅስቃሴው መክፈቻ ላይ ተሳትፏል። እ.ኤ.አ. ሜይ 18 ቀን 2018 ፑቲን በአዲሱ የመንግስት አወቃቀር ላይ ድንጋጌዎችን ፈርመዋል ። እ.ኤ.አ. በሜይ 25 ቀን 2018 ፑቲን በ 2024 ለፕሬዚዳንትነት እንደማይወዳደር አስታውቋል ፣ ይህንንም ከሩሲያ ሕገ መንግሥት ጋር በማክበር።በ 14 ሰኔ 2018 ፑቲን በሩሲያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደውን የ 21 ኛውን የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከፈተ። እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 2019 የፑቲን አስተዳደር በሩሲያ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የክልል ምርጫ ውጤቶች ላይ ጣልቃ በመግባት በተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም እጩዎች በማስወገድ አጭበርብሮታል። ለገዥው ፓርቲ የተባበሩት ሩሲያ ድል የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ የታለመው ዝግጅቱ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን በማነሳሳት ከፍተኛ እስራትና የፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት እንዲፈጠር አድርጓል። እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 15 ቀን 2020 ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ እና መላው መንግስታቸው ከቭላድሚር ፑቲን የፌደራል ምክር ቤት ንግግር በኋላ ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ፑቲን ከፕሬዚዳንትነት በኋላ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን ሊያራዝሙ የሚችሉ ዋና ዋና የሕገ መንግሥት ማሻሻያዎችን ጠቁመዋል። ከዚሁ ጋር ፑቲንን በመወከል አዲስ መንግስት እስኪቋቋም ድረስ ስልጣኑን መጠቀሙን ቀጠለ። ፕሬዚዳንቱ ሜድቬዴቭ አዲስ የተፈጠረውን የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ቦታ እንዲይዙ ሐሳብ አቅርበዋል። በእለቱም ፑቲን የሀገሪቱ የፌደራል ታክስ አገልግሎት ኃላፊ ሚካሂል ሚሹስቲንን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት አቅርበው ነበር። በማግስቱ በስቴቱ ዱማ ለቦታው ተረጋግጦ በፑቲን አዋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሾመ። ጠቅላይ ሚኒስተር ያለ ምንም ድምፅ ሲረጋገጥ ይህ የመጀመሪያው ነው። እ.ኤ.አ. ጥር 21 ቀን 2020 ሚሹስቲን የካቢኔውን ረቂቅ መዋቅር ለቭላድሚር ፑቲን አቀረበ። በእለቱም ፕሬዚዳንቱ የካቢኔ አወቃቀሩን ድንጋጌ ተፈራርመው የቀረቡትን ሚኒስትሮች ሾመዋል። የኮቪድ -19 ወረርሽኝ እ.ኤ.አ. ማርች 15 ቀን 2020 ፑቲን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የመንግስት ምክር ቤት የስራ ቡድን እንዲቋቋም አዘዙ። ፑቲን የሞስኮ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን የቡድኑ መሪ አድርጎ ሾመ። እ.ኤ.አ. ማርች 22 ቀን 2020 ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ጋር የስልክ ጥሪ ካደረጉ በኋላ ፑቲን የሩሲያ ጦር ወታደራዊ ሐኪሞችን ፣ ልዩ መከላከያ ተሽከርካሪዎችን እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶችን ወደ ጣሊያን እንዲልክ አመቻችቷል ፣ ይህም የአውሮፓ ሀገር በ ኮቪድ -19 ወረርሽኝ በጣም የተጠቃች ። እ.ኤ.አ. ማርች 24 ቀን 2020 ፑቲን ኮሮናቫይረስ የተያዙበት በሞስኮ ኮሙናርካ የሚገኘውን ሆስፒታል ጎበኘ ፣ እዚያም ከእነሱ ጋር እና ከዶክተሮች ጋር ተነጋገረ ። ቭላዲሚር ፑቲን ከኖቮ-ኦጋርዮቮ ከሚገኘው ቢሮ በርቀት መሥራት ጀመረ ። ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንዳሉት ፑቲን በየቀኑ የኮሮና ቫይረስ ምርመራዎችን ያልፋል እና ጤንነቱ አደጋ ላይ አይወድቅም። እ.ኤ.አ. ማርች 25 ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን ለህዝቡ በቴሌቪዥን በሰጡት ንግግር ኤፕሪል 22 የሚካሄደው ህገ-መንግስታዊ ህዝበ ውሳኔ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለሌላ ጊዜ እንደሚራዘም አስታውቀዋል ። አክሎም የሚቀጥለው ሳምንት በአገር አቀፍ ደረጃ የሚከፈልበት የበዓል ቀን እንደሚሆን እና ሩሲያውያን በቤት ውስጥ እንዲቆዩ አሳስቧል.ፑቲን በተጨማሪም የማህበራዊ ጥበቃ እርምጃዎችን ዝርዝር, ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ እና የፊስካል ፖሊሲ ለውጦችን አስታውቋል.ፑቲን የሚከተለውን አስታወቀ. ለጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች፣ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ንግዶች የሚወሰዱ እርምጃዎች፡ የግብር ክፍያዎችን (ከሩሲያ ተጨማሪ እሴት ታክስ በስተቀር) ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ማስተላለፍ፣ የማህበራዊ ዋስትና መዋጮ መጠን በግማሽ መቀነስ፣ የማህበራዊ ዋስትና መዋጮዎችን ማስተላለፍ፣ ለቀጣዩ የብድር ክፍያ ማዘግየት ስድስት ወራት፣ ለስድስት ወራት የሚቆይ የቅጣት ማገድ፣ የዕዳ አሰባሰብ እና የአበዳሪዎች የዕዳ ኢንተርፕራይዞች መክሰር። እ.ኤ.አ. ኤፕሪል 2 ቀን 2020 ፑቲን የሥራ ያልሆኑትን ጊዜ እስከ ኤፕሪል 30 መራዘሙን ያሳወቀበት አድራሻ በድጋሚ ሰጥቷል። ፑቲን ሩሲያ በኮቪድ-19 ላይ የምታደርገውን ጦርነት ሩሲያ በ10ኛው እና በ11ኛው ክፍለ ዘመን ከነበሩት የፔቼኔግ እና የኩማን እንጀራ ዘላኖች ጋር ካደረገችው ጦርነት ጋር አመሳስለውታል። ከኤፕሪል 24 እስከ 27 በተደረገው የሕዝብ አስተያየት 48% የሚሆኑት የሩሲያ ምላሽ ሰጭዎች የፑቲንን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አያያዝ እንደማይቀበሉ ተናግረዋል ፣ እና በችግር ጊዜ የእሱ ጥብቅ ማግለል እና የአመራር እጦት የእሱን “ጠንካራ” ምስል የማጣት ምልክት እንደሆነ በሰፊው ተነግሯል። በሰኔ 2021 ፑቲን በስፑትኒክ ቪ ክትባት ሙሉ በሙሉ ከበሽታው መከተቡን ገልፀው ክትባቶች በፈቃደኝነት መሆን ሲገባቸው በአንዳንድ ሙያዎች አስገዳጅ እንዲሆኑ ማድረጉ የኮቪድ-19 ስርጭትን ይቀንሳል። በሴፕቴምበር ላይ ፑቲን በውስጥ ክበባቸው ውስጥ ያሉ ሰዎች ለበሽታው መያዛቸውን ካረጋገጡ በኋላ ራሳቸውን ማግለል ጀመሩ። የሕገ መንግሥት ህዝበ ውሳኔ እና ማሻሻያዎች ፑቲን በሩሲያ ሕገ መንግሥት ላይ ማሻሻያዎችን በይፋ ለማስገባት እ.ኤ.አ. ጁላይ 3 ቀን 2020 አስፈፃሚ ትዕዛዝ ተፈራርሟል፣ ይህም ለሁለት ተጨማሪ የስድስት ዓመታት ምርጫ እንዲወዳደር አስችሎታል። እነዚህ ማሻሻያዎች ከጁላይ 4 ቀን 2020 ጀምሮ ተፈጻሚ ሆነዋል። ከጁላይ 11 ጀምሮ በሩሲያ ሩቅ ምስራቅ ውስጥ በካባሮቭስክ ግዛት ውስጥ የታሰሩትን የክልል አስተዳዳሪ ሰርጌ ፉርጋልን ለመደገፍ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል ። የ2020 የካባሮቭስክ ክራይ ተቃዋሚዎች ፀረ-ፑቲን እየሆኑ መጥተዋል። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2020 በሌቫዳ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት ጥናት ከተደረጉት ሩሲያውያን 45% ተቃዋሚዎችን ደግፈዋል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 22 ቀን 2020 ፑቲን ለሩሲያ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች የዕድሜ ልክ የአቃቤ ህግ ያለመከሰስ መብት የሚሰጥ ህግ ፈርመዋል። ፳፻፲፬ የሩስያ-ዩክሬን ቀውስ እና ወረራ በሴፕቴምበር 2021 ዩክሬን ከኔቶ ኃይሎች ጋር ወታደራዊ ልምምድ አድርጋለች።ክሬምሊን ኔቶ በዩክሬን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን እያስፋፋ ለፑቲን "ቀይ መስመሮችን" እንደሚያቋርጥ አስጠንቅቋል።የፑቲን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ሊከሰት የሚችል ወረራ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው የሚለውን ውንጀላ አስተባብለዋል። እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 30 ቀን 2021 ፑቲን በዩክሬን የኔቶ መገኘት መስፋፋት በተለይም የሩስያ ከተሞችን መምታት የሚችሉ ረጅም ርቀት የሚሳኤል ወይም የሮማኒያ እና የፖላንድ አይነት የሚሳኤል መከላከያ ዘዴዎችን መዘርጋት የ"ቀይ መስመር" ጉዳይ እንደሚሆን ተናግረዋል ። ለ ክሬምሊን. ፑቲን ኔቶ ወደ ምሥራቅ እንደማይስፋፋ ወይም “የሚያስፈራሩን የጦር መሣሪያ ሥርዓቶች ከሩሲያ ግዛት አጠገብ” እንዳትሰጥ ሕጋዊ ዋስትና እንዲሰጣቸው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ጠይቀዋል። አሜሪካ እና ኔቶ የፑቲንን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል። ክሬምሊን ዩክሬንን የመውረር እቅድ እንደሌለው ደጋግሞ አስተባብሏል። ፑቲን እነዚህን ፍርሃቶች “አስደንጋጭ” ሲሉ አጣጥለውታል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2021 የሌቫዳ ማእከል የህዝብ አስተያየት ጥናት እንዳመለከተው 50% ያህሉ ሩሲያውያን ለሩሶ-ዩክሬን ቀውስ ተጠያቂው አሜሪካ እና ኔቶ ናቸው ብለው ሲያምኑ 16 በመቶው ዩክሬንን ሲወቅሱ 4% ብቻ ሩሲያን ወቅሰዋል። ሆኖም ግን፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በየካቲት 2022 ፑቲን የዩክሬን ኔቶ አባል መሆኗ ዩክሬን በሩስያ የተጠቃለችውን ክሬሚያ ወይም በዶንባስ ደጋፊ ሩሲያውያን ተገንጣዮች የሚተዳደረውን ግዛት እንድትቆጣጠር ሊያበረታታ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምን ይጀምራል - ከኔቶ ጋር እንዋጋለን? ስለዚህ ጉዳይ ማንም አሰበ?" እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 7 ቀን 2022 ፑቲን ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት “በርካታ (የማክሮን) ሀሳቦች ፣ ሀሳቦች… ለተጨማሪ እርምጃዎች መሰረት ሊሆኑ ይችላሉ ። ሁሉንም ሰው የሚስማማ ስምምነት ለማግኘት ሁሉንም ነገር እናደርጋለን ብለዋል ። ." ፑቲን በዩክሬን አቅራቢያ አዲስ ወታደራዊ ተነሳሽነት ላለማድረግ ቃል ገብቷል እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. የካቲት 21 ቀን ፑቲን ተገንጣይ ሪፐብሊካኖችን እንደ ገለልተኛ ሀገር የሚያውቅ ድንጋጌ ፈረመ። እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 24 ፣ ፑቲን በቴሌቭዥን በተላለፈው አድራሻ በዩክሬን ውስጥ “ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ” በዩክሬን ላይ ሙሉ ወረራ መጀመሩን አስታውቋል ። ፑቲን እንደተናገሩት "ለደም መፋሰስ ተጠያቂነት ሁሉ በዩክሬን ግዛት ላይ በሚገዛው ገዥ አካል ህሊና ላይ ይሆናል" ብለዋል ። የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ፑቲን የጦር ወንጀል ክስ ሊመሰርቱ እንደሚችሉ ጠቁመው ዩናይትድ ኪንግደም እና አጋሮቿ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል ። በዩክሬን ቲያትር ውስጥ በጦር ወንጀሎች ለተሳተፉ ሰዎች ልዩ ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት አቋቋመ። በወረራ ምክንያት ፑቲንን ጨምሮ በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች ተጥለዋል። ፑቲን በምዕራቡ ዓለም “አስጨናቂ መግለጫዎች” ሲሉ ለጠሩት ምላሽ፣ ስትራቴጂካዊ የሮኬት ኃይሎችን የኒውክሌር መከላከያ ክፍሎችን በከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ አስቀምጠዋል። የአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ፑቲን ባልተጠበቀ ሁኔታ ጠንካራ በሆነው የዩክሬን መከላከያ ምክንያት በዝግመታዊ ግስጋሴው “ተበሳጭቷል” ብለው ወስነዋል። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ። እ.ኤ.አ. የካቲት 28 ወረራውን ለማስቆም እንደ ቅድመ ሁኔታ ፣ ፑቲን የዩክሬን ገለልተኝት ፣ “ማደንዘዣ” እና “ወታደር ማስወጣት” እና ከራሺያ የተካለችውን ክሪሚያ እንደ ሩሲያ ግዛት እውቅና ጠየቀ። የቤት ውስጥ ፖሊሲዎች
53393
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%89%A2%E1%88%B5%20%28%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%83%E1%8A%92%E1%89%B5%29
ካናቢስ (መድሃኒት)
ካናቢስ፣ ማሪዋና በመባልም የሚታወቀው ከሌሎች ስሞች መካከል፣ ከካናቢስ ተክል የመጣ የስነ-ልቦና መድሃኒት ነው። የመካከለኛው ወይም የደቡብ እስያ ተወላጅ የሆነው የካናቢስ ተክል ለመዝናኛ እና ለሥነ-ተዋፅኦ ዓላማዎች እና ለተለያዩ ባህላዊ መድሃኒቶች እንደ መድኃኒትነት ለዘመናት ሲያገለግል ቆይቷል። ) የካናቢስ ዋነኛ የስነ-አእምሮ አካል ነው, ይህም በፋብሪካው ውስጥ ከሚገኙት 483 ታዋቂ ውህዶች አንዱ ነው, ቢያንስ 65 ሌሎች ካናቢኖይዶችን ጨምሮ, ለምሳሌ ካናቢዲዮል (ሲቢዲ). ካናቢስ በማጨስ፣ በመተንፈሻነት፣ በምግብ ውስጥ ወይም እንደ ማጭድ መጠቀም ይቻላል። ካናቢስ የተለያዩ አእምሯዊ እና አካላዊ ተፅእኖዎች ያሉት ሲሆን እነዚህም የደስታ ስሜት፣ የአስተሳሰብ ለውጥ እና የጊዜ ስሜት፣ ትኩረት የመሰብሰብ ችግር፣ የአጭር ጊዜ የማስታወስ ችሎታ ችግር፣ የሰውነት እንቅስቃሴ (ሚዛን እና ጥሩ ሳይኮሞተር ቁጥጥር)፣ መዝናናት እና የምግብ ፍላጎት መጨመር ይገኙበታል። ሲጋራ ሲጨስ በደቂቃዎች ውስጥ የተፅዕኖ መጀመሩ ይሰማል፣ ነገር ግን ሲበላ እስከ 90 ደቂቃ ሊወስድ ይችላል። በተጠቀመው መጠን ላይ በመመርኮዝ ውጤቱ ከሁለት እስከ ስድስት ሰአታት ይቆያል. ከፍተኛ መጠን በሚወስዱበት ጊዜ፣ የአዕምሮ ውጤቶቹ ጭንቀትን፣ ማታለልን (የማጣቀሻ ሃሳቦችን ጨምሮ)፣ ቅዠት፣ ፍርሃት፣ ፓራኖያ እና ሳይኮሲስ ሊያካትት ይችላል። በካናቢስ አጠቃቀም እና በሳይኮሲስ ስጋት መካከል ጠንካራ ግንኙነት አለ, ምንም እንኳን የምክንያት አቅጣጫው ክርክር ቢሆንም. አካላዊ ተፅእኖዎች የልብ ምት መጨመር፣ የመተንፈስ ችግር፣ ማቅለሽለሽ እና እናቶቻቸው በእርግዝና ወቅት ካናቢስ በሚጠቀሙ ህጻናት ላይ የባህሪ ችግርን ያጠቃልላል። የአጭር ጊዜ የጎንዮሽ ጉዳቶች የአፍ መድረቅ እና ቀይ አይኖችም ሊያካትት ይችላል። የረዥም ጊዜ የጎንዮሽ ጉዳቶች ሱስን፣ በጉርምስና ዕድሜ ላይ እያሉ አዘውትረው መጠቀም በጀመሩ ሰዎች ላይ የአእምሮ ችሎታ መቀነስ፣ ሥር የሰደደ ሳል፣ ለአተነፋፈስ ኢንፌክሽን ተጋላጭነት እና ካናቢኖይድ ሃይፐርሜሲስ ሲንድሮም ሊያካትት ይችላል። ካናቢስ በአብዛኛው ለመዝናኛ ወይም ለመድኃኒትነት ጥቅም ላይ ይውላል፣ ምንም እንኳን ለመንፈሳዊ ዓላማዎችም ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። እ.ኤ.አ. በ 2013 ከ128 እስከ 232 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ካናቢስን ተጠቅመዋል (ከ15 እስከ 65 ዓመት ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካሉት የዓለም ሕዝብ ከ2.7 እስከ 4.9%)። በአለም ላይ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውለው ህገ-ወጥ መድሃኒት ሲሆን በዛምቢያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ካናዳ እና ናይጄሪያ ውስጥ በአዋቂዎች ዘንድ ከፍተኛ ጥቅም ላይ ይውላል። ከ1970ዎቹ ጀምሮ የሕገ-ወጥ ካናቢስ አቅም ጨምሯል፣ የ ደረጃዎች እየጨመረ እና የ ደረጃዎች እየቀነሱ መጥተዋል። የካናቢስ ተክሎች ቢያንስ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ 3 ኛው ሺህ ዓመት ጀምሮ ይበቅላሉ, መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ቢያንስ ከ 2,500 ዓመታት በፊት በኤሺያ ፓሚር ተራሮች ውስጥ ለሥነ-ልቦናዊ ተፅእኖዎች ሲጨስ ነበር. ከ 14 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ካናቢስ በህጋዊ እገዳዎች ተጥሏል. ካናቢስ መያዝ፣ መጠቀም እና ማልማት በአብዛኛዎቹ አገሮች ከ20ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሕገ-ወጥ ነው። እ.ኤ.አ. በ2013 ኡራጓይ የካናቢስ መዝናኛን ህጋዊ ያደረገች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች። ይህን ለማድረግ ሌሎች አገሮች ካናዳ፣ ጆርጂያ፣ ማልታ፣ ሜክሲኮ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ታይላንድ ናቸው። በዩኤስ ውስጥ፣ መድኃኒቱ በፌዴራል ሕገወጥ ቢሆንም፣ የካናቢስ መዝናኛን መጠቀም በ23 ግዛቶች፣ 3 ግዛቶች እና በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ ህጋዊ ነው። በአውስትራሊያ ህጋዊ የሆነው በአውስትራሊያ ዋና ከተማ ግዛት ውስጥ ብቻ ነው። ጥቅሞችየህክምና ጥቅሞች የሕክምና ካናቢስ፣ ወይም የሕክምና ማሪዋና፣ በሽታን ለማከም ወይም ምልክቶችን ለማሻሻል ካናቢስ መጠቀምን ያመለክታል። ሆኖም፣ አንድም የተስማማበት ፍቺ የለም (ለምሳሌ፣ ከካናቢስ የተገኙ ካናቢኖይድስ እና ሰው ሠራሽ ካናቢኖይዶች እንዲሁ ጥቅም ላይ ይውላሉ)። ካናቢስ እንደ መድሃኒት የሚደረገው ጥብቅ ሳይንሳዊ ጥናት በምርት ገደቦች እና በብዙ መንግስታት ህገ-ወጥ መድሃኒት ተብሎ በመፈረጁ ተስተጓጉሏል። ካናቢስ በኬሞቴራፒ ወቅት ማቅለሽለሽ እና ማስታወክን ለመቀነስ፣ ኤችአይቪ/ኤድስ ያለባቸውን ሰዎች የምግብ ፍላጎት ለማሻሻል ወይም ሥር የሰደደ ሕመም እና የጡንቻ መወጠርን ለማከም ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል የሚጠቁሙ ውሱን መረጃዎች አሉ። ስለ ደህንነት ወይም ውጤታማነት ድምዳሜ ላይ ለመድረስ ለሌሎች የሕክምና መተግበሪያዎች ጥቅም ላይ የሚውለው ማስረጃ በቂ አይደለም። በኬሞቴራፒ በሚያስከትለው ማቅለሽለሽ እና ማስታወክ፣ በኒውሮፓቲ ሕመም እና በብዙ ስክለሮሲስ ሕክምና ውስጥ ካናቢስ ወይም ተዋጽኦዎችን መጠቀምን የሚደግፉ ማስረጃዎች አሉ። ለኤድስ አባካኝ ሲንድረም፣ ለሚጥል በሽታ፣ ለሩማቶይድ አርትራይተስ እና ለግላኮማ ጥቅም ላይ መዋሉን ዝቅተኛ ማስረጃዎች ይደግፋሉ። እስካሁን ድረስ የካናቢስ የሕክምና አጠቃቀም ህጋዊ የሆነው ካናዳ፣ ቤልጂየም፣ አውስትራሊያ፣ ኔዘርላንድስ፣ ኒውዚላንድ፣ ስፔን እና ብዙ የአሜሪካ ግዛቶችን ጨምሮ በተወሰኑ ግዛቶች ብቻ ነው። ይህ አጠቃቀም ባጠቃላይ የሐኪም ማዘዣ ያስፈልገዋል፣ እና ስርጭቱ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው በአካባቢ ህጎች በተገለጸው ማዕቀፍ ነው። እንደ ዲኤኤ ዋና የአስተዳደር ህግ ዳኛ ፍራንሲስ ያንግ “ካናቢስ በሰው ዘንድ ከሚታወቁት በጣም ደህንነቱ የተጠበቀ የቲራፔቲክ ንቁ ንጥረ ነገሮች አንዱ ነው። 15] የካናቢስ ፍጆታ ሁለቱም ሳይኮአክቲቭ እና ፊዚዮሎጂያዊ ተፅእኖዎች አሉት። "በድንጋይ የተወረወረ" ልምድ በስፋት ሊለያይ ይችላል (ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ) በተጠቃሚው የካናቢስ ቀደምት ልምድ እና ጥቅም ላይ የዋለው የካናቢስ አይነት። 18]: 104 በአመለካከት እና በስሜት ላይ ካለው ተጨባጭ ለውጥ በተጨማሪ በጣም የተለመዱት የአጭር ጊዜ የአካል እና የነርቭ ውጤቶች የልብ ምት መጨመር፣ የምግብ ፍላጎት መጨመር፣ የአጭር ጊዜ እና የስራ ማህደረ ትውስታ መጓደል እና የስነ-አእምሮ ሞተር ቅንጅት ያካትታሉ። የካናቢስ አጠቃቀም ተጨማሪ የሚፈለጉ ውጤቶች ዘና ለማለት፣ አጠቃላይ የንቃተ ህሊና ለውጥ፣ የስሜት ግንዛቤን መጨመር፣ የሊቢዶአቸውን መጨመር እና የጊዜ እና የቦታ ግንዛቤን ማዛባት ያካትታሉ። ከፍ ባለ መጠን፣ ተፅዕኖዎች የተለወጠ የሰውነት ምስል፣ የመስማት እና/ወይም የእይታ ቅዠቶች፣ እና ከ የተመረጠ እክል ሊያካትት ይችላል። ] እና ከስር መሰረዝ. ዋና መጣጥፍ: ካናቢስ ኢንቲዮጂን አጠቃቀም ካናቢስ በበርካታ ሃይማኖቶች ውስጥ የተቀደሰ ደረጃን ይይዛል እና እንደ - በሃይማኖታዊ ፣ ሻማኒክ ወይም መንፈሳዊ አውዶች ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለ ኬሚካላዊ ንጥረ ነገር - በህንድ ንዑስ አህጉር ከቬዲክ ዘመን ጀምሮ አገልግሏል። በህንድ ክፍለ አህጉር ውስጥ የካናቢስ ቅዱስ ሁኔታን በተመለከተ በጣም የታወቁት ሪፖርቶች በ1400 ዓክልበ. አካባቢ እንደተፃፈ ከሚገመተው ከአታርቫ ቬዳ የመጡ ናቸው። የሂንዱ አምላክ ሺቫ እንደ ካናቢስ ተጠቃሚ ተገልጿል፣ “የባንግ ጌታ። ፡ በዘመናዊው ባህል የካናቢስ መንፈሳዊ አጠቃቀም በራስተፈሪ እንቅስቃሴ ደቀመዛሙርት በካናቢስ እንደ ቅዱስ ቁርባን እና ለማሰላሰል አጋዥ በሆነ መንገድ ተሰራጭቷል። የመድኃኒት እጽዋት
53507
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%88%BD%E1%88%9B%20%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%88%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5
ወላሽማ ስረወ መንግስት
የወላሽማ ስርወ መንግስት የዋላሽማ ስርወ መንግስት በኢፋት (በአሁኑ ምስራቅ ሸዋ ) የተመሰረተ የአፍሪካ ቀንድ የመካከለኛው ዘመን የሙስሊም ስርወ መንግስት ነበር። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተመሰረተው የዛሬይቱ ሶማሊያ፣ ጅቡቲ እና ምስራቃዊ የኢትዮጵያ ክፍል ውስጥ የኢፋት እና አዳል ሱልጣኔቶችን አስተዳድሯል። የዘር ሐረግ የኢፋት እና የአደል የዋሽማ መሳፍንት የአረብ የዘር ሐረግ ወጎች እንዳላቸው ይናገራሉ። በዘር ሀረግ የዋሽማ ወጎች ከባኑ መክዙም ጎሳ በኤል መቅሪሲ የተወሰደ ነው። ግን የኢፋት ሱልጣኔት የዘር ሐረግ የከሊፋው አሊ እና የጃፋር ኢብኑ አቢ ጧሊብ ወንድም ከሆነው አቂል ብን አቢ ጣሊብ ነው። የኋለኛው በሀርላ ክልል ውስጥ ከሰፈሩት ቀደምት ሙስሊሞች መካከል አንዱ ነበር። ነገር ግን የዋላስማ ከፊል አፈ ታሪክ እንደሚያረጋግጠው ዑመር ኢብኑ-ዱንያ-ሃውዝ እንደ ቅድመ አያት ኸሊፋ የዓልይ ልጅ አል-ሐሰን ነበር። ይህ በሁለቱም መቅሪዚ አይደገፍም።እና የዋሽማ ዜና መዋዕል። ነገር ግን ሁለቱም የስርወ መንግስት መስራች እንደነበሩ የሚናገሩት ዑመር ኢብኑ-ዱንያ-ሃውዝ የቁረይሽ ወይም የበኑ ሃሺም ተወላጆች ነበሩ። የአስራ አራተኛው ክፍለ ዘመን አረብ የታሪክ ምሁር ኢብን ካልዱን የዋላስማ ቅድመ አያቶች በአንድ ወቅት የዳሞት መንግስት ገባር እንደነበሩ ይጠቅሳሉ። ይሁን እንጂ አብዛኞቹ የታሪክ ተመራማሪዎች የዋላሽማ ሥርወ መንግሥት የአካባቢው ተወላጆች እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱታል። ኤንሪኮ ችሩሊ እና ጄ.ስፔንሰር ትሪሚንግሃም እንደ አርጎባዎች ጎሳ አድርገው ይቆጥሯቸዋል። ዋላስማ በታሪክ ከአርጎባ የዶባ ህዝብ ቅድመ አያቶች ጋር የተሳሰረ ነው። የሀረሪ ህዝብም ከዋልስማ ጋር ተቆራኝተናል ይላሉ። ባህሩ ዘውዴ፣ ሪቻርድ ፓንክረስት ፣ ዲጂብሪል ኒያን እና ሌሎችም የዋላስማ ሱልጣኖች የኢፋት እና የአደል አብላጫ የአርጎባ እና ሀረሪ እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱታል። ኤንሪኮ ችሩሊ ከኡመር ኢብኑ ዱንያሁዝ ቅድመ አያቶች አንዱ የ10ኛው ክፍለ ዘመን የሶማሊያዊ " አው " ባርካድሌ ከአረብ ነው። ጄ.ስፔንሰር ትሪሚንግሃም ይህ የማይመስል ነገር እንደሆነ ይቆጥረዋል፣ ምክንያቱም በአካባቢው ወግ መሰረት ከ500 ዓመታት በላይ የኖረ እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ስለሞተ የሚል ምክኒያት አስቀምጧል። የኢፋት የዋላስማ ስርወ መንግስት ከአዳል መሪዎች ጋር ተከታታይ የጋብቻ ጥምረት እንደጀመረ በአረብ ፋቂህ “የአቢሲኒያ ወረራ” ዜና መዋዕል እንደገለጸው በመጨረሻው የኢፋት ሰአድ አድ-ዲን የዋላስማ ገዥ የተወለዱ የሃርላ ጌቶች በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ-አዳል ጦርነት ተሳትፈዋል። በአዳል የመጨረሻው የታወቀው የዋልስማ አባል በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን የሐረር ሰው ባራካት ኢብን ኡመር ዲን ነው። የሐርላ ካቢርቶ እንዲሁም ከዋላስማ ሥርወ መንግሥት የመነጨው ዶባ በ1769 በሙዳይቶ ሥርወ መንግሥት ተገለበጡ። የአፋር በአውሳ (በአሁኑ አፋር ክልል ) የከቢርቶ ሼክ ከቢር ሀምዛ ዘር በብራና ጽሑፎች ታሪካቸውን ጠብቀዋል። ዋላስማ የሚለው የማዕረግ ስም አሁንም በኢፋት ግዛት እስከ አስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ድረስ የዚያ ክልል ገዥዎች ከአሮጌው ስርወ መንግስት ተወላጆች ነን በሚሉ ሰዎች ይገለገሉበት ነበር። በ1993ዓ.ም መሐመድ ሳሌህ ቅድመ አያቶቻቸው እንደሆኑ የተናገረዉ የኢፋት አርጎባ ዋላስማ ቅድመ አያቶቹ ለዘመናት የሸዋ-ሀረር መንገድ ነጋዴዎች እንደነበሩ ገለፀ። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚናገሩት የአደል ህዝብ እንዲሁም ገዥዎቹ ኢማሞች እና ሱልጣኖች የሚናገሩት ቋንቋ የወቅቱን የሀረሪ ቋንቋ ይመስላል። እሱም የይፋትና አደል ሱልጣኖች ቋንቋ ለአረብኛ ቅርበት ያለው የአርጎብኛ ቋንቋ ነው። አርጎብኛ ቋንቋ ከደቡብ ሴማዊ ቋንቋ አንዱ ነው። የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያዊት የታሪክ ምሁር አስማ ጊዮርጊስ ራሳቸው ዋላስማ አረብኛ ይናገሩ እንደነበር ይጠቁማሉ። የኢፋት ሱልጣኔት (1285–1415እኤአ) ዋና መጣጥፍ፡ የኢፋትየወላሽማ ስርወ መንግስት በ13ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ሰሜናዊ ሀረርጌ በማክዙሚ ስርወ መንግስት ስር የተሰየመ የሙስሊም ሱልጣኔት መቀመጫ ነበረች። ሱልጣኔቱ በውስጥ ሽኩቻ እየተበጣጠሰ እና ከአጎራባች ሙስሊም መንግስታት ጋር በተደረገው ትግል መዳከሙን የወቅቱ ምንጭ ይገልፃል። በ1278 ከነዚህ አጎራባች ግዛቶች አንዱ በምስራቅ ሸዋ ኢፋት የሚባል በዋላሽማ መሪነት የሸዋ ሱልጣኔትን ወረረ። ከጥቂት አመታት ትግል በኋላ ሱልጣኔቱ ወደ ኢፋት ተጠቃሏል ። ይህ ቁርኝት ብዙውን ጊዜ በዑመር (ረዐ) ነው የሚነገረው ነገር ግን ሸዋ በተቀላቀለበት ጊዜ 50 ዓመታትን አስቆጥሯል። ምናልባትም የልጅ ልጁ ጀማል አድ-ዲን ወይም ምናልባትም የልጅ የልጅ ልጁ አቡድ ሊሆን ይችላል። በ1288 ሱልጣን ዋሊ አስማ ሁባትን በተሳካ ሁኔታ ድል አደረገ። አዳል እና ሌሎች በክልሉ ውስጥ ያሉ ሙስሊም መንግስታት። ኢፋትን በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ካሉት የሙስሊም መንግስታት ሁሉ የላቀ ኃያል መንግሥት ማድረግ። በ1332 የኢፋት ሱልጣን ቀዳማዊ ሃቅ አድ-ዲን በአቢሲኒያ አፄ አምዳ ስዮን ወታደሮች ላይ በወታደራዊ ዘመቻ ተገደለ ። አምዳ ስዮን በመቀጠል ጀማል አድ-ዲንን አዲሱን ንጉስ አድርጎ ሾመ፣ በመቀጠልም የጀማል አድ-ዲን ወንድም ናስር አድ-ዲን ሾመ ። ይህ ውድቀት ቢሆንም የኢፋት ሙስሊም ገዥዎች ዘመቻቸውን ቀጥለዋል። አቢሲኒያው ንጉሠ ነገሥት በአካባቢው ያሉትን ሙስሊሞች “የጌታ ጠላቶች” ብሎ ፈርጀው ነበር፣ አሁንም በ15ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ኢፋትን ወረረ። ከብዙ ተጋድሎ በኋላ የኢፋት ጦር ተሸንፎ የሱልጣኔቱ ገዥ የነበረው ንጉስ ሰአድ አድ-ዲን 2ኛ ወደ ዘይላ ሸሸ። እዚያም በአቢሲኒያ ጦር ተከትለው ገደሉት:የይፋት ስርወ መንግስት አከተመ። የይፋት ወላስማ ሱልጣኖች የአዳል ሱልጣኔት (1415–1559እኤአ) የአዳል ሱልጣኔት ተብሎ ይታወቅ የነበረው ግዛት በመካከለኛው ዘመን (ከ1415 - 1555 እኤአ.) የነበረ የብዙ እስልምና ተከታይ ጎሳዎች ድብልቅ የነበረ ግዛት ነው። አንዳንድ ተመራማሪወች አብዛኛው አዳል የአፋር ጎሳዎች ተዋጾ ነበረበት ሲሉ አንዳንዶች ደግሞ ባብዛኛው ከዲር እና ዳሩድ የሶማሌ ነገዶች የተውጣጣ ነበር ይላሉ። የአዳልን ሱልጣኔት አብዛኛ ጎሳ ስብጥር ክርክር ይውደቅ እንጂ በርግጥም ሱልጥኔቱ የብዙ ጎሳዎች ስብስብ እንደነበር ግን ክርክር የለም። .የሱልጣኖቹ የዘር ሃረግ የሰአድ አዲን አህመድ አሊ ልጆች የተመሰረተ ነው። የአዳል ሱልጣኔት ስለ አዳል ሱልጣኔት በትንሹ (ከ1415- 1577 ዓ.ል.) በአብዱ እንድሪስ (ከሚሴ) አስራ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰለሞናዊ ነጋሲ የነበረው ወጣቱ አጼ ዳዊት በ1413 ዓ.ል. በአጠገቡ በነበረው የኢፋት ሱልጣኔት ላይ ሀይለኛ ጥቃት ከፈተ። የሱልጣኔቱ ገዠ የነበረውን ሱልጣን ሰዓደዲንን በዜይላ ከተማ ከገደለው በኋላም ኢፋትን ከአጼው ግዛተ መንግስት ጋር ቀላቀለው። ሆኖም አጼ ዳዊት በቁጥጥር ስር ካዋለው የኢፋት ግዛት በሙሉ ሀይሉ ለመግዛት የቻለው ከአዋሽ ወንዝ በስተምዕራብ ያለውን ብቻ ነው። ከወንዙ በስተ-ምስራቅ ያለውና እስከ ዘይላ ድረስ የተንጣለለው ምድር ወዲያውኑ ነበር ከእጁ ያፈተለከው። አባታቸው በዘይላ ሲገደል በስደተኝነት ወደ የመን የሸሹት አስራ አንዱ የሰዓደዲን ልጆች በ1415 ዓ.ል. ከስደት ተመልሰው በምስራቃዊው የኢፋት ግዛት ላይ አዲስ ሱልጣኔት መሰረቱ። ዋና ከተማቸውን ከሀረር አጠገብ በነበረችውና “ደከር” በምትባለው መሬት ላይ ቆረቆሩ። ዳግማዊ ሰብረዲን የሚባለውን የሰዓደዲን ልጅ በወላስማው ወንበር ላይ ካስቀመጡ በኋላ ህልውናቸውን በይፋ አበሰሩ። ከእንግዲህ ወዲያም ለማንም እንደማይገብሩና ሀገራቸውንም ከጥቃት እንደሚከላከሉ በይፋ አወጁ። ለአዲሱ ሱልጣኔትም “አዳል” የሚል ስያሜ ሰጡ። የኢማም ኣህመድ ኢብን ኢብራሂም ኣል ጋዚ ዘመን ታዋቂው ገዥ ኢማም አህመድ ኢብኑ ኢብራሂም አል ጋዚ በሱልጣኔቱ ላይ ትልቅ ተጽእኖ ነበረው። ከ በለው ጎሳ የተወለደው አህመድ ግራኝ እንደ ማህፉዝ ባሉ ሌሎች የሙስሊም ገዥዎች ስር ብዙ ቦታዎችን ካገለገለ በኋላ በ1527 ወደ ስልጣን መጣ። ግራኝ በተለምዶ በኢትዮጵያ ታሪክ አብያተ ክርስቲያናትን በማፍረስ እና ለክርስቲያኖች የማይራራ ሰው ሆኖ ይገለጻል። ይህን ለመደገፍ አንዳንድ ማስረጃዎች ሊኖሩ ቢችሉም፣ አህመድ ግራኝ እስካሁን ድረስ በሀገሪቱ ላይ ተጽእኖ ያላቸውን በርካታ ስኬቶችን ኣስመዝግብዋል። እንደ መሪ፣ በክርስቲያን ግዛት ላይ ብዙ ዘመቻዎችን መርቷል፣ እና ብዙ ጦርነቶች ላይ ልብነ ድንግልን እና ሌሎች ገዥዎችን አሸንፏል። በእርሳቸው አገዛዝ ወቅት ንግድ ለክልሎች ኢኮኖሚ ህልውና ቁልፍ ነገር ነበር እናም አዳል ከተለያዩ ሀገራት በተለይም ከኦቶማን ቱርክ ጋር ጠንካራ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ነበረው። የእስልምና ሀይማኖት እንዲስፋፋም የጊዜው ነጋዴዎች ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በኣካባቢው ለሚኖሩ ሙስሊሞች መብዛት ምክንያት እንደሆነ ይታመናል። የአዳል ሱልጣኔት የተወለደው ከላይ በተገለጸው ሁኔታ ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ከታዩት ሱልጣኔታዊ መንግስታት ውስጥ እጅግ-ገናና ስም የነበረው ይኸው የአዳል ሱልጣኔት ነው። ይህ ሱልጣኔታዊ መንግስት የኢትዮጵያን ታሪክ ለመቀየር የቻሉትን እንደ አሚር ማሕፉዝ ሙሐመድ፣ ኢማም አሕመድ ኢብራሂም አል-ጛዚ (አሕመድ ግራኝ) እና አሚር ኑር ሙጃሂድን የመሳሰሉ ታላላቅ መሪዎችን አፍርቷል። በርካታ ጸሀፍት ስለርሱ ከትበዋል። በልዩ ልዩ ህዝቦች ስነ-ቃል ውስጥ እስካሁን ድረስ ያልቀዘቀዙ ወጎች እንዲከሰቱ ምክንያት ሆኗል። አሁንም ስለርሱ ታሪክ የሚያወሱ በርካታ ድርሳናት እየተጻፉ ነው። ከዚህ እልፍ ሲል ደግሞ “አዳል” የሚለው የሱልጣኔቱ መጠሪያ የሰው ስም ሆኖ ይገኛል። በተለይ የሚያስደንቀው ደግሞ በዚህ ስያሜ የሚጠሩት ከሙስሊሞች ይልቅ ክርስቲያኖች መሆናቸው ነው። ለዚህም ብዙዎች የሚያስታውሷቸውን እንደ ጋሻው አዳል፣ ዘሪኹን አዳልና ራስ አዳል ተሰማ (በኋላ ንጉስ ተክለ ሀይማኖት ተብለው በጎጃም የተሾሙት) የመሳሰሉ ስሞችን መጥቀስ ይቻላል። በሌላ በኩል የሰለሞናዊው አጼ መንግስት ከአዳል ሱልጣኔት ጋር በጦር ሜዳ እየተላለቀ ከነበሩት ክፍለ ጦሮች መካከል አንዱን “አዳል መብረቅ” በሚል ስያሜ ይጠራው ነበር። እርሱም በበኩሉ አዳልን እየጠላው ያደንቀው ነበር ማለት ነው። ከዚህ መረዳት እንደሚቻለው የሱልጣኔቱ ስመ-ገናናት በሁሉም ወገኖችና ህዝቦች ዘንድ ተደናቂነት ነበረው። “አዳል” የሚለው ስም ምንጭ በትክክል አይታወቅም። አንዳንዶች “አዳ አሊ” (በአፋርኛ የአሊ ቤት ለማለት ነው) ከሚል ሥርወ-ቃል እንደተገኘ ይገምታሉ። አንዳንዶች ደግሞ ጥንት የሀረር አሚር ከነበረው “አሚር ኢዳል” ስም የተገኘ እንደሆነ ይናገራሉ። ሆኖም እርግጠኛው ነገር ላይ አልተደረሰም። የስያሜው ጥንታዊነት ግን በብዙ ምንጮች የተረጋገጠ ነው። ለምሳሌ አቡ ፈድሉላህ አል-ዑመሪ የሚባለው ግብጻዊ ምሁር በ1349 ዓ.ል. በጻፈውና “መሳሊከል አብሳር ፊ መማሊከል መሳር” በሚባለው ዝነኛ መጽሀፍ ውስጥ አዳል ተደጋግሞ የተጠቀሰ ስም ነው። ከ1415 ዓ.ል. በፊት “አዳል” በኢፋት ሱልጣኔት ስር የነበረ የአንድ አውራጃ ስም ነበር። የዐጼ ዐምደ ጽዮን (1314-1344 ዓ.ል) ዜና መዋዕል ዘጋቢ እንደጻፈው ከሆነ የዚህ አውራጃ ዋና ከተማ “ተላቅ” የሚል ስያሜ ነበረው። “ፉቱሕ አል- ሐበሽ” የተሰኘው መጽሀፍ ደራሲ ሱልጣኔቱን “አዳል” ከሚለው ስም በተጨማሪ “በሪ ሰዓደዲን” (የሰዓደዲን በር) እና “ዳር ሰዓደዲን” (የሰዓደዲን ሀገር) በሚሉ ስሞችም ይጠራዋል። ይህም ሱልጣኔቱን ያቋቋሙት የሱልጣን ሰዓደዲን ልጆች እንደ ሰማዕት በሚያዩት አባታቸው ስም ያወጡለት የክብር ስያሜ ነው። የግዕዝ ምንጮችም ስለኢትዮጵያ ኢስላማዊ ግዛቶች በሚጽፉበት ጊዜ “አዳል” የሚለውን ስም በእጅጉ ይደጋግሙታል። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ስያሜው ከግዛት መጠሪያነት ያልፍና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በሙሉ በወል የሚጠሩበት ስም ሆኖ ይገኛል። በኢትዮጵያ ምድር ከታዩት ሱልጣኔቶች እምብዛም በማያደናግር ሁኔታ ታሪኩ የተጻፈለት “አዳል” ብቻ ነው (ከአንዳንድ አሻሚ ነጥቦች በስተቀር)። እጅግ ሰፊ ግዛት የሚያካልለውም “አዳል” ነው። ከሀረር ከተማ ታሪክ ጋር በእጅጉ የተቆራኘውም “አዳል” ነው። አዳል በስፋቱም ሆነ በሕዝቦቹ ብዛት በኢትዮጵያ ምድር ከታዩት ሱልጣኔታዊ ግዛቶች በእጅጉ ይልቃል። በፕሮፌሰር ኡልሪች ብራውኬምፐር ጥናት እንደተገለጸው አዳል በስተምዕራብ በኩል ከባሊ፣ ደዋሮና ፈጠጋር(የአሁኗ ቢሾፍቱ) ጋር ይዋሰናል። በስተሰሜን በኩል ደግሞ እስከ አውሳ በረሃ መጨረሻ ድረስ ይደርሳል። በምስራቅ እስከ ኤደን ባህረ ሰላጤ የሚደርስ ሲሆን በደቡብ ደግሞ ከህንድ ውቅያኖስ ጋር ይዋሰናል። በአዳል ግዛት ውስጥ የኦሮሞ፣ የአፋር፣ የሶማሊ፣ የሀረላ (ሀረሪ) እና የአርጎባ ህዝቦች ይኖሩ የነበረ ሲሆን በዘመናችን በውል የማይታወቁ ሌሎች ህዝቦችም ነበሩበት። ዘይላ፡ አራ፣ በርበራ፣ ዳርዱራ፣ ሳሊራ፣ ሆበት፣ ጊዳያ፣ ሐርጋያ፣ ሀረር እና ኩሰም ከአዳል ከተሞች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው። “ደከር” የሱልጣኔቱ የመጀመሪያ መዲና ነበረች፤ ከዚያም በዜይላ ተተካች፤ በስተመጨረሻም ሀረር የግዛተ መንግስቱ ዋና ከተማ ሆነች። አዳል የአዋሽ ወንዝ በሚፈስበት ክፍሉ እጅግ ለምና ለእርሻ ተስማሚ የሆነ መሬት ነበረው። አብዛኛው የሱልጣኔቱ ነዋሪ በግብርና ይተዳደር የነበረ ሲሆን ይህም የሰብል ማምረትንና የከብት እርባታን ያካተተ ነበር። በሌላ በኩል ሱልጣኔቱ የህንድ ውቅያኖስና የኤደን ባህረ ሰላጤ ተጎራባች መሆኑ ንግድ በክልሉ እንዲስፋፋ በእጅጉ ረድቷል። ዘይላ ሱልጣኔቱ ከውጪው ዓለም ጋር የሚገናኝበት ዋነኛ ወደብ ነበረች። የታጁራ፡ በርበራና መርካ ወደቦችም የሱልጣኔቱ አካላት ነበሩ። ከደቡብ፣ ከምዕራብና ከደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚመጡት የግብርና ውጤቶች፣ የዝሆን ጥርስ፣ ዝባድ ዘወተ.. ወደ ውጪ የሚላኩት በነዚሁ ወደቦች በኩል ሲሆን ከውጪው ዓለም የሚገቡ ሸቀጦችም ወደ ልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገቡት በሱልጣኔቱ ምድር ነው። ሰፊው የአዳል ሱልጣኔት በስሩ ያሉትን ክልሎች ሁሉ አንድ ወጥ በሆነ መንገድ አይደለም ያስተዳደረው። በስሩ ካሉት አካባቢዎች አንዳንዶቹ የራስ ገዝ አይነት አስተዳደር ነበራቸው። እነዚህ አስተዳደሮች “አሚር” የሚል ማዕረግ በነበራቸው ገዥዎች ይተዳደሩ ነበር። በአሚር ከሚተዳደሩት የአዳል ክፍለ ሀገራት በጣም ጎልተው የሚታዩት ዘይላ፣ ሁበትና ሀረር ናቸው። “አዳል” ሱልጣኔቱ በታሪክ የሚታወቅበት ትክክለኛ ስም ነው። ይህም ከላይ እንደገለጽኩት በበርካታ የጥንት ሰነዶች ውስጥ የተመዘገበ ስያሜ ከመሆኑም በላይ የሱልጣኔቱ ገዥዎችና የሀገሬውም ህዝብ በመጠሪያነት ይጠቀሙበት ነበር። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን አንዳንድ ጸሀፍት ስያሜውን ከታሪክ ሰነዶች የማውጣት አዝማሚያ እየታየባቸው ነው። ምክንያቱን ባይነግሩንም ከሁኔታዎች መገመት የሚቻል ይመስለኛል። ይኸውም የ“አፋር ህዝብ ስያሜውን እንደ ስድብ ያየዋል” በሚል ሰበብ ነው። በርግጥም የአፋር ህዝብ “አፋር” ተብሎ ነው መጠራት ያለበት። ይህንንም በ1969 ዓ.ል. በገዋኔ ከተማ በተደረገው ታላቅ ጉባኤ ባሳለፈው ውሳኔ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አስታውቋል። እኛም ውሳኔውን በሙሉ ልባችን እናከብረዋለን። ስለዚህ “አዳል” የሚለው ስም የ“አፋር” ህዝብ መጠሪያ ሆኖ መቅረብ የለበትም። ነገር ግን በታሪክ ድርሳናት የሰፈረው “አዳል” የመንግስት ስም ከመሆኑ ውጪ የአፋር ህዝብን በተናጠል የሚመለከት ስያሜ አይደለም። ደግሞም ስያሜውን ለመንግስታቸው ያወጡት የጥንቱ ወላስማዎችና የሱልጣኔቱ ህዝቦች በዚህ ስም መጠራቱን ይወዱት ነበር። ዛሬ እኛ ተነስተን ጥንት “አዳል” ሲባል የነበረውን የሱልጣኔታዊ መንግስቱን ስያሜ “አፋር” ወደሚለው ከቀየርነው ታሪክ በጣም ይፋለሳል። ሱልጣኔቱ የበርካታ ህዝቦች ግዛት ሆኖ ሳለ የአንድ ህዝብ ብቻ አድርጎ ማቅረቡም ከባድ ስህተት ነው። ስለሆነም የጥንቱን ሱልጣኔት “አዳል” በሚለው ትክክለኛ ስሙ መጥራት ይገባል። ከዚህ ጋር መጠቀስ ያለበት ሌላ ጉዳይ ደግሞ በ“አዳል” ታሪክ ላይ የሚደረገው የታሪክ ሽሚያ ነው። በዘመናችን የተለቀቁ በርካታ የኢንተርኔት ገጾች “አዳል” የሶማሊዎች ሱልጣኔት እንደነበረና ግዛቱም ሶማሊዎች የሰፈሩበትን አካባቢ (ሶማሊያ፣ ሶማሊላንድ፣ ኦጋዴን ወዘተ...) ብቻ እንደሚያጠቃልል አድርገው ነው የሚጽፉት። እነኝህ የኢንተርኔት ጽሁፎች አንድ የማያስተባብሉት ነገር ቢኖር “ሀረር የአዳል ዋና ከተማ ነበረች” የሚለው ብቻ ነው (ይህንንም ማስተባበል ያልቻሉት በፉቱሑል ሐበሽ ውስጥ የተጻፈ ሀቅ ስለሆነ ነው)። የሶማሊያው ጄኔራል ሙሐመድ ዚያድ በሬ በ1970 ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜም ይህንን የአዳል ሱልጣኔት ታሪክ እንደ ባለቤትነት ማረጋገጫ () በማቅረብ “ከአዋሽና ዋቤ ሸበሌ ወንዞች በስተምስራቅና ደቡብ ያለው ግዛት በሙሉ የሶማሊያ ህጋዊ መሬት ነው” የሚል ፕሮፓጋንዳ ነዝቶ ነበር። ይሁንና ይህ ሁሉ ዐይን ያወጣ የታሪክ ዘረፋ ነው። በአዳል ግዛት ውስጥ ሶማሊዎች መኖራቸው እርግጠኛ ነገር ቢሆንም አዳልና የዛሬዋ ሶማሊያ በአፈጣጠራቸው፣ በማህበረ ህዝብ ተዋጾኦዋቸውና በታሪካዊ ጉዞአቸው በጭራሽ አይመሳሰሉም። አዳል የጥንታዊው የኢፋት ሱልጣኔት ቀጥተኛ ወራሽ () ሆኖ ነው የተቋቋመው። የሱልጣኔቱ መሪዎችም በኢፋት (የዛሬው ሰሜን ምስራቅ ሸዋ ) አካባቢ ማዕከላቸውን ከቆረቆሩት የጥንቱ የወላስማ ሱልጣኖች የዘር ሀረግ ነው የተገኙት። የሱልጣኔቱ ዋና መስራች የሚባሉት ህዝቦች የሚኖሩትም በአሁኑ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ነው። በአንድ ዘመን “አዳል” ሲባል የነበረው ስፍራ የተጠቃለለው በአሁኑ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ነው (“አዳል እና ኢሳ” እና “ጨርጨር፣ አዳልና ጋራ ጉራቻ” የሚባሉትን አውራጃዎች ታስታውሱ የለም?)። የዛሬዋ ሶማሊያ አብዛኛው ክፍል በአዳል ሱልጣኔት ስር የነበረ ግዛት ቢሆንም ሱልጣኔቱ ታሪክ ሲሰራ የነበረውም ሆነ ታሪኩ የተቀበረው አሁን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ባለው ዋነኛ መሬቱ ላይ ነው። በአጭር አነጋገር የ“አዳል” መነሻም ሆነ እምብርቱ የነበረው በአሁኑ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ነው። በሌላ በኩል አዳል በዘመኑ (ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን) የነበሩት የኢትዮጵያ ሱልጣኔታዊ ግዛቶች ሁሉ (ሀዲያ፣ባሌ፣ ደዋሮ፣ ሻርካ፣ ደራ፣ አራባባኒ ወዘተ..) የፖለቲካዊና መንፈሳዊ መሪ እንደነበረም የታሪክ ድርሳናት ያረጋግጣሉ። ዛሬ ከመላው የኢትዮጵያ ህዝብ 45 በመቶ ያህል የሚሸፍኑት ሙስሊም አማኞች መነሻም በነዚያ የጥንት ሱልጣኔታዊ ግዛቶች የሚኖሩት ሙስሊሞች ናቸው። በዚህ አንጻር ሲታይም የሱልጣኔቱ ታሪክ ህጋዊ ባለቤቶች መላው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እንጂ በ1960 ዓ.ል የተወለደው የሶማሊያ መንግስትና የ“ታላቋ ሶማሊያ” መፈክር አቀንቃኞች አይደሉም። (ምንጭ፡- አፈንዲ ሙተቂ፣ “ሀረር ጌይ-2”- የሀረርና የአዳል ታሪካዊ ወጎች፡ ገጽ 33-35) አዳል የምለው ስም የጉሣ ስም ይምሰልናል አፋር ውስጥ አዳአል ይምባል ጐሣ አለ ና አዳል የሚለው ስም የጐሣ ስም የምሰልናል (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
49842
https://am.wikipedia.org/wiki/3%20%E1%89%B1%E1%89%B5%E1%88%9E%E1%88%B5
3 ቱትሞስ
መንኸፐሬ 3 ቱትሞስ በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1466-1433 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። የአባቱ 2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የ3 ቱትሞስ እናት ሆነች። የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን፣ እሱ ግን ገና የ 2 ዓመት ሕጻን ልጅ ሆኖ በ1487 ዓክልበ. የ፪ ቱትሞስ ሌላ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በአንድ ጽላት ሃትሸፕሱት በየካቲት 10 ቀን፣ 22ኛ ዘመነ መንግሥትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) አረፈች የሚል ነው። ይህም መንኸፐሬ ፫ ቱትሞስ ፈርዖን የሆነበት ቀን ነበር፣ ሆኖም በተመሳሳይ እንደ 22ኛ ዘመነ መንግሥቱ ይቆጥሩት ነበር። ስለ፫ ቱትሞስ ዘመቻዎች የሚገልጹ ከዘመኑም የሆኑ በርካታ ምንጮች ተገኝተዋል። ግዛቱን ከናፓታ በደቡብ (የኩሽ መንግሥት መርዌ ዋና ከተማ) እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ በስሜን ድረስ በ17 ዘመቻዎች አስፋፋው። በየካቲት 10 ቀን 1466 ዓክልበ. ብቸኛው ፈርዖን እንደ ሆነ ወዲያው ሥራዊቱን ይዞ በመርከብ በሶርያ ደርሶ ዘመተ። ይህ ሶርያዊ ዘመቻ ከመጊዶ ውጊያው ዘመቻ ፪ ወር በፊት እንደ ሆነ በአርማንትና በናፓታ በተገኙት ጽላቶች ይገለጻል፤ በመካከሉ ወደ ግብጽ ቢመለስም ሁለቱም ግን «መጀመርያው ዘመቻው» ይባላሉ። በናፓታ ጽላቱ ላይ ቱትሞስ እንዲህ ይላል፦ «ግርማዊነቴ ወደ ስሜን ወደ እስያ ዳርቻ በመርከብ ሄድኩ። በጌባልም ግርማዊነቴም ብዙ የአርዘ ሊባኖስ መርከቦች ወደ ጋሪዎች ታስረው በበሬዎች ተስበው ከኔ በፊት ወደ ናሓሪን ወንዝ ተጓዙ፣ ወንዙን እንዲሻገሩ።» የቱትሞስም ሥራዊት ኤፍራጥስ ወንዝን ተሻግሮ ወደ ሚታኒ ግዛት ገብተው የሚታኒ ኃያላት ሸሹ ይላል። ከዚያ ቱትሞስ ለግብጽ ይግባኝ የሚል ሐውልት እዚያ በኤፍራጥስ ዳር አቆመ። የአርማንትም ጽላት ደግሞ ይህን ይጠቅሳል። ሁለቱም ጽሁፎች ደግሞ ቱትሞስ በኒያ አገር ሲመለስ 120 ዝሆኖችን አድኖ ገደላቸው በማለት ይስማማሉ። በአርማንት ጽላትም ዘንድ ሰባት አናብስትና 12 ጎሽ ደግሞ እንደ ገደላቸው ይጨምራል። ይሄው «ኒያ አገር» ያንጊዜ በኢድሪሚ ግዛት (ሙኪሽ)፣ ሚታኒም የባራታርና ግዛት እንደ ነበሩ ይታሥባል። የኢድሪሚም ሆነ የባራታርና መዝገቦች ስለ ግብጽ ቢጥቀሱ ገና አልተገኙም። አንዳንድ ሥፍራዎች ከማቃጠልና ከመዝረፍ በቀር፣ የቱትሞስ ሥራዊት በዚህ ጉዞ ላይ ትልቅ ውጊያ እንዳላገኙ ይመስላል። በሚቀጥለው ዓመት ግን ኢድሪሚ የባራታርና ጥገኛ ተባባሪ እንደ ሆነ ይታወቃል። በ፫ ቱትሞስ መዝገቦች ዘንድ በኤፍራጥስ ላይ ሳለ የኬጥያውያን መንግሥት፣ የአሦርና የባቢሎን (ካሣዊ) ነገሥታት ሁላቸው የግብጽ የበላይነት ተቀብለው የግብር ስጦታዎች ላኩለት ይባላል። «ዘጠኙ ቀስቶች» ወይም ክግብጽ ስሜን ባሉት ደሴቶች (እነ ቆጵሮስ?) ደግሞ በቱትሞስ ግዛት ውስጥ ነበሩ ብሎ ይግባኝ አለ። ሚታኒ ብቻ ለግብጽ የማይገብረው ኃይል ቀረ ማለት ነው። ቱትሞስም ከዚህ በኋላ ከኒያ አገር ወድ ግብጽ ገሥግሦ ተመለሰ። በከነዓን ምድር (ግብጽኛ፦ ጃሂ) ሲያልፍ፣ ኗሪዎቹ ባብዛኛው ፈርተው እቤቶቻቸው ውስጥ ተደበቁና ቱትሞስ የግብጽ ይግባኝ ማለቱን በዚህም ጣለ ይላል። ሆኖም በመጊዶና በተለይ በቃዴስ (ግብጽኛ፦ ረጨኑ) የተገኙት ከነዓናውያን ተሰብስበው እንደ ተቃወሙት ተመለከተ። በመጽሐፈ መሳፍንት መሠረት ዕብራውያን በዚህ ዘመን በጎቶንያል ፈራጅነት ነበሩ፤ በጎቶንያል ሥር አርባ አመት ሰላም አገኙ ከማለት በቀር ስለ ግብጾች ይሁንና ምንም ሌላ መረጃ አይሰጥም። ከጊዜ በኋላ በፈራጆቹ ዘመን የዕብራውያን ማዕከል በገለዓድ ወይም ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ ሙሴም ባሸነፈው ምድር መሆኑ ይመስላል፤ ምናልባት በጎቶንያል ዘመን ደግሞ የእስራኤላውያን ቅሬታ የተገኘው በተለይ በዚያ በገለዓድ አገር እንደ ሆነ ይቻላል። የሻሱ ወይም ሱቱ ሕዝብ በኤዶምና ሞአብ ብቻ ሳይሆን ከዮርዳኖስ ምዕራብ ደግሞ ይጠቀሳሉ። መጽሐፈ መሳፍንትም እንደሚለን የከነዓን ወገን በባሕር ዳር ላይና በተለይ በመጊዶ አካባቢ ቀርተው ነበር። ወደ ግብጽ ተመልሶ ወዲያው በሚያዝያ 25 ቀን ቱትሞስ ዞር ብሎ ከ10 ወይም 20 ሺህ ጭፍሮች ጋር ወደ ስሜኑ ገሠገሠ። «እንዲህም ሆኖ ነበር፤ በሻሩሄን የነበሩት ነገዶችና ሕዝቦች፣ ከያራዛ (ኢየሩሳሌም?) እስከ ዓለሙ አሮንቃ (ኤፍራጥስ) ድረስ በጊርማዊነቱ ዓምጸው ነበር።» በግንቦት 4 ቀን ወደ ጋዛ ደረሰ፣ ይህም ከዚያ በፊት የግብጽ ከተማ ነበር። በግንቦት 5 ቀን ከጋዛ ለዘመቻ ወደ ረጨኑ ወጣ። በመንገዱ ላይ ወደ ኢዮጴ ከተማ መጣ። በአንዱ ጽሑፍ ዘንድ፣ ኢዮጴ ለፈርዖን ጠላት ሆኖ የግብጽ የጦር አለቃው ጀሁቲ 200 ሰዎች በማቅ ውስጥ ደብቆ እንደ ስጦታ አስመስሎ የኢዮጴም ሰዎች በከተማው ግድግዶች ውስጥ አስገብተዋቸው ከተማውን መያዝ ተቻሉ። የዛሬው ታሪክ መምኅሮች ይህንን ጽሑፍ ልቦለድ ብለውታል፤ ሆኖም የጦር አለቃው ጀሁቲ መቃብርና ቅርሶች ከ1816 ዓም ጀምሮ ለሥነ ቅርስ ታወቀዋል። በባሕር ዳር መንገድ ተቀጥሎ በግንቦት 16 ቀን በየሄም ደረሰ፣ የሄምን ከመጊዶ የሚለዩም ተራሮች አሉ። በግንቦት 19 ቀን ሥራዊቱ በመጊዶ አጠገብ ባለው ሜዳ ደረሰ። የረጨኑም ሥራዊት በቃዴስና በመጊዶ ነገሥታት ተመራ። በግንቦት 21 በረጨኑ ሥራዊት ላይ ጥቃት ጥለው ግብጻውያን በመጊዶ ውግያ አሸነፉዋቸው፤ የረጨኑ ቅሬታ ግን ወደ መጊዶ ከተማ መሸሽ ቻሉ። የረጨኑ ሰዎች እጅ እስከሚስጡ ድረስ ግብጻውያንም ለሰባት ወር ከበቡዋቸው። ከተማረከው ሀብት ብዙ ብር፣ ወርቅ፣ ዕንቁ፣ እኅል፣ ወይን ጠጅ፣ 340 ምርከኞች፣ 2041 ባዝራዎች፣ 191 ፈረስ ግልገሎች፣ 6 ድንጉላ ፈረሶች፣ 2 የወርቅ ሠረገሎች (የነገሥታት) ፣ 924 ሠረገሎች ባጠቃላይ፣ 2 የነሓስ ጥሩሮች (የነገሥታት)፣ 200 ጥሩሮች፣ 502 ቀስቶች፣ 7 የብር ድንኳን ዓምዶች፣ 1929 ትልልቅ ከብት፣ 2000 ትንንሽ ከብት፣ 20500 ነጭ ትንንሽ ከብት (በግ) ወሰዱ። ከዚህ በኋላ ቱትሞስ ወደ ደቡብ ሊባኖስ ገሥግሦ ሦስት ከተሞች ይዞ በዚያ መካከል የግብጻውያን አምባ አሠራ፤ ከዚህም አገር የዘረፈው ዝርዝር 2503 ሰዎች፣ ብዙ የድንጋይና የወርቅ ዕቃዎች፣ የሐቢሩ ዕደ ጥበቦች፣ 3 ትልልቅ ጀበናዎች፣ 87 ቢላዋዎች፣ ብዙ የወርቅና የብር ቀለበቶች፣ የብርና የወርቅ ሐውልቶች፣ ከወርቅ፣ ዝሆን ጥርስ፣ ዞጲ፣ እና ካራቦ ዕንጨት የተሠሩ ስድስት ወምበሮች፣ 6 የግርም መቀመጮቻቸው፣ የዞጲ፣ ወርቅና ዕንቁ ሐውልት፣ የነሐስ ዕቃዎች፣ ብዙ ልብስም ነው። የሚከተሉት ጥቃቅን «ዘመቻዎች» ግብር ለመቀበል ብቻ ነበሩ። በ1463 ዓክልበ. በከነዓን ምድር የተገኙት እንስሶችና ዕጽዋት ተዘረዘሩ። በ1459 ዓክልበ በአምስተኛው ዘመቻ በፊንቄ በመርከብ ደርሶ ኡላዛን ወደብ ከቱኒፕ፣ እንዲሁም አርዳታን ያዘ። የሐቢሩም ወገን ሰዎች በኡላዛ ውስጥ እንደተገኙ ግብጾቹ ዘገቡ። በ1458 ዓክልበ. በቃዴስ ላይ ዘምቶ ጹሙሩን (ሰማሪዎን) ወደብና እንደገና አርዳታን ያዘ። በ1455 ዓክልበ. በ8ኛው ዘመቻ እንደገና በሚታኒ ላይ ተዋጋ። በ1454 ዓክልበ. ቱትሞስ ኑሐሼን (በሙኪሽ ግዛት) ዘረፈ። ልዑል ታኩ የኑሐሼ አገረ ገዥ እንዲሆን አደረገው። በ1453 ዓክልበ. የግብጽና የሚታኒ ሥራዊቶች ከሐለብ ስሜን ተጋጥመው ቱትሞስ በአርዓና ውጊያ አሸነፋቸው። በ1452-1450 ዓክልበ ቱትሞስ በኑሐሼ ዙሪያ ይዘምት ነበር፣ አላላኽም (ሙኪሽ) እንኳን ገበረለት። በ1449 ዓክልበ. ቱትሞስ በሻሱ ብሔር ላይ ዘመተ። ይህም እስራኤላውያን ለሞአብ ንጉሥ ኤግሎም የተገዙበት ዘመን ይመስላል። በ1446 ዓክልበ. ሚታኒ እንደገና በሶርያ ግዛቶቹ መሃል አመጽ አነሳስቶ፣ ቱትሞስ ተመልሶ አርቃን ወደብ፣ ቱኒፕንም ከተማ ያዘ፣ በቃዴስም ዙሪያ ፫ የሚታኒ አምባዎች አጠፍቶ ወደ ግብጽ ተመለሰ። ከዚህ በኋላ በኖቢያ ዘመተና ናፓታን በ1436 ዓክልበ. ያዘ። የቱትሞስ ዘመቻዎች በካርናክ «የዜና መዋዕል አዳራሽ» በተባለ ሕንጻ በግብጽኛ እንዲህ ተቀርጸዋል፦ ወደ ፫ ቱትሞስ ዘመን መጨረሻ፣ ልጁ 2 አመንሆተፕ የጋራ ፈርዖን በሆነበት ጊዜ (1435 ዓክልበ.) ወደያው ብዙ የሃትሸፕሱት ምስሎችና ካርቱሾች ከቅርሶቿ ለመደምሰስ እንደ ጣረ ይመስላል። አመንሆተፕ የዘመንዋን ትዝታ ከታሪክ ለማጥፋት እንዳሠበ ይመስላል። ከተረፉት ምስሎቿ ብዛት የተነሣ ግን ዘመንዋን ማጥፋቱ ስኬታም እንዳልሆነ ግልጽ ነው። የአዲስ መንግሥት ፈርዖኖች
9825
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8B%AB%20%E1%89%A4%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%8D%93%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%AD%E1%8A%AE%E1%89%BD
የእስክንድርያ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮች
ወንጌላዊ ማርቆስ - የእስክድርያ ቤተ ክርስቲያን መሥራች፤ ከ61 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ8 ወር አባ አንያኑ፤ ከ64 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ7 ወር አባ ሜሊዮስ፤ ከ94 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ9 ወር አባ ካርዶኖስ፤ ከ108 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ9 ወር አባ ፕሪሙስ፤ ከ120 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ1 ወር አባ ዮስቱስ፤ ከ132 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ10 ወር አባ ኦማኒዮስ፤ ከ143 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ3 ወር አባ ማሪአኑስ፤ ከ154 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ2 ወር አባ ክላዲአኑስ፤ ከ163 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ6 ወር አባ አግሪፒኑስ፤ ከ177 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ7 ወር አባ ዩሊአኑስ፤ ከ189 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ1 ወር አባ ዲሜጥሮስ ተካሌ ወይን፤ ከ199 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ7 ወር አባ ሔራክላስ፤ ከ232 ዓ.ም.፤ 16 ዓመት ከ1 ወር አባ ዲዮናሲዮስ፤ ከ249 ዓ.ም.፤ 19 ዓመት ከ9 ወር አባ ማክሲሙስ፤ ከ270 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ7 ወር አባ ቴኦናስ፤ ከ282 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ9 ወር አባ ጴጥሮስ ተፍጻሜ ሰማዕት፤ ከ293 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ11 ወር አባ አቺላስ፤ ከ303 ዓ.ም.፤ 6 ወር አባ እለእስክንድሮስ 1ኛ፤ ከ303 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ10 ወር አባ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ፤ ከ326 ዓ.ም.፤ 43 ዓመት አባ ጴጥሮስ 2ኛ፤ ከ372 ዓ.ም.፤ 5 ዓመት ከ9 ወር አባ ጢሞቴዎስ 1ኛ፤ ከ378 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ5 ወር አባ ቴዎፍሎስ፤ ከ384 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ2 ወር አባ ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት፤ ከ412 ዓ.ም.፤ 31 ዓመት ከ8 ወር አባ ዲዮስቆሮስ 1ኛ፤ ከ443 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ2 ወር አባ ጢሞቴዎስ 2ኛ፤ ከ458 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ11 ወር አባ ጴጥሮስ 3ኛ፤ ከ480 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ3 ወር አባ አትናቴዎስ 2ኛ፤ ከ489 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ10 ወር አባ ዮሐንስ 1ኛ፤ ከ496 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ7 ወር አባ ዮሐንስ 2ኛ፤ ከ505 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት አባ ዲዮስቆሮስ 2ኛ፤ ከ516 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ4 ወር አባ ጢሞቴዎስ 3ኛ፤ ከ519 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ4 ወር አባ ቴዎዶሲዮስ 1ኛ፤ ከ536 ዓ.ም.፤ 31 ዓመት ከ4 ወር አባ ጴጥሮስ 4ኛ፤ ከ567 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት አባ ዳሚአኖስ፤ ከ570 ዓ.ም.፤ 35 ዓመት ከ11 ወር አባ አናስታሲዮስ፤ ከ606 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ6 ወር አባ አንድሮኒኩስ፤ ከ619 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት አባ ቤኒአሚን 1ኛ፤ ከ625 ዓ.ም.፤ 39 ዓመት አባ አጋሶን፤ ከ664 ዓ.ም.፤ 16 ዓመት ከ9 ወር አባ ዮሐንስ 3ኛ፤ ከ681 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ1 ወር አባ ይስሐቅ፤ ከ689 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ11 ወር አባ ስምዖን 1ኛ፤ ከ692 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ8 ወር አባ እለእስክንድሮስ 2ኛ፤ ከ703 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ9 ወር አባ ኮዝማ 1ኛ፤ ከ728 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ4 ወር አባ ቴዎዶሩስ፤ ከ729 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ7 ወር አባ ሚካኤል 1ኛ፤ ከ743 ዓ.ም.፤ 23 ዓመት ከ6 ወር አባ ሜና 1ኛ፤ ከ766 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ10 ወር አባ ዮሐንስ 4ኛ፤ ከ776 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት አባ ማርቆስ 2ኛ፤ ከ798 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት ከ3 ወር አባ ያኮቡስ፤ ከ818 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ9 ወር አባ ስምዖን 2ኛ፤ ከ829 ዓ.ም.፤ 7 ወር አባ ዮሳብ 1ኛ፤ ከ831 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ11 ወር አባ ሚካኤል 2ኛ፤ ከ849 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ4 ወር አባ ኮዝማ 2ኛ፤ ከ850 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ7 ወር አባ ሺኖዳ 1ኛ፤ ከ858 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ3 ወር አባ ሚካኤል 3ኛ፤ ከ869 ዓ.ም.፤ 35 ዓመት ከ11 ወር አባ ገብርኤል 1ኛ፤ ከ908 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት አባ ኮዝማ 3ኛ፤ ከ919 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት አባ ማካሪ 1ኛ፤ ከ931 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት አባ ቴዎፋኒዮስ፤ ከ951 ዓ.ም.፤ 4 ዓመት ከ8 ወር አባ ሜና 2ኛ፤ ከ956 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ11 ወር አባ አብራም 1ኛ፤ ከ976 ዓ.ም.፤ 3 ዓመት ከ6 ወር አባ ፊሎቴዎስ 1ኛ፤ ከ979 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ7 ወር አባ ዘካርያ 1ኛ፤ ከ1004 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ11 ወር አባ ሺኖዳ 2ኛ፤ ከ1032 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ7 ወር አባ ክርስቶዱሎስ፤ ከ1047 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ8 ወር አባ ቄርሎስ 2ኛ፤ ከ1078 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ6 ወር አባ ሚካኤል 4ኛ፤ ከ1092 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ7 ወር አባ ማካሪ 2ኛ፤ ከ1102 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ1 ወር አባ ገብርኤል 2ኛ፤ ከ1130 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ3 ወር አባ ሚካኤል 5ኛ፤ ከ1144 ዓ.ም.፤ 9 ወር አባ ዮሐንስ 5ኛ፤ ከ1146 ዓ.ም.፤ 18 ዓመት ከ10 ወር አባ ማርቆስ 3ኛ፤ ከ1165 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ6 ወር አባ ዮሐንስ 6ኛ፤ ከ1188 ዓ.ም.፤ 26 ዓመት ከ11 ወር አባ ቄርሎስ 3ኛ፤ ከ1234 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ9 ወር አባ አትናቴዎስ 3ኛ፤ ከ1250 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ1 ወር አባ ገብርኤል 3ኛ፤ ከ1269 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ2 ወር አባ ዮሐንስ 7ኛ፤ ከ1271 ዓ.ም.፤ 23 ዓመት አባ ቴዎዶሲዮስ 2ኛ፤ ከ1294 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ7 ወር አባ ዮሐንስ 8ኛ፤ ከ1300 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት አባ ዮሐንስ 9ኛ፤ ከ1320 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ5 ወር አባ ቤኒያሚን 2ኛ፤ ከ1327 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ8 ወር አባ ጴጥሮስ 5ኛ፤ ከ1340 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ6 ወር አባ ማርቆስ 4ኛ፤ ከ1350 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ5 ወር አባ ዮሐንስ 10ኛ፤ ከ1364 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ2 ወር አባ ገብርኤል 4ኛ፤ ከ1370 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ3 ወር አባ ማቴዎስ 1ኛ፤ ከ1378 ዓ.ም.፤ 30 ዓመት ከ5 ወር አባ ገብርኤል 5ኛ፤ ከ1409 ዓ.ም.፤ 19 ዓመት ከ8 ወር አባ ዮሐንስ 11ኛ፤ ከ1428 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ11 ወር አባ ማቴዎስ 2ኛ፤ ከ1453 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት አባ ገብርኤል 6ኛ፤ ከ1466 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ10 ወር አባ ሚካኤል 6ኛ፤ ከ1477 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት አባ ዮሐንስ 12ኛ፤ ከ1480 ዓ.ም.፤ 3 ዓመት ከ4 ወር አባ ዮሐንስ 13ኛ፤ ከ1483 ዓ.ም.፤ 40 ዓመት ከ10 ወር አባ ገብርኤል 7ኛ፤ ከ1526 ዓ.ም.፤ 43 ዓመት አባ ዮሐንስ 14ኛ፤ ከ1573 ዓ.ም.፤ 15 ዓመት ከ4 ወር አባ ገብርኤል 8ኛ፤ ከ1590 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት አባ ማርቆስ 5ኛ፤ ከ1610 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት አባ ዮሐንስ 15ኛ፤ ከ1621 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት አባ ማቴዎስ 3ኛ፤ ከ1631 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት አባ ማርቆስ 6ኛ፤ ከ1650 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት አባ ማቴዎስ 4ኛ፤ ከ1660 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ8 ወር አባ ዮሐንስ 16ኛ፤ ከ1676 ዓ.ም.፤ 42 ዓመት ከ3 ወር አባ ጴጥሮስ 7ኛ፤ ከ1718 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ6 ወር አባ ዮሐንስ 17ኛ፤ ከ1727 ዓ.ም.፤ 18 ዓመት ከ3 ወር አባ ማርቆስ 7ኛ፤ ከ1745 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት አባ ዮሐንስ 18ኛ፤ ከ1770 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ7 ወር አባ ማርቆስ 8ኛ፤ ከ1797 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት ከ2 ወር አባ ጴጥሮስ 7ኛ፤ ከ1810 ዓ.ም.፤ 42 ዓመት ከ3 ወር አባ ቄርሎስ 4ኛ፤ ከ1854 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ8 ወር አባ ዲሜጥሮስ 2ኛ፤ ከ1862 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ7 ወር አባ ቄርሎስ 5ኛ፤ ከ1874 ዓ.ም.፤ 53 ዓመት ከ9 ወር አባ ዮሐንስ 19ኛ፤ ከ1929 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት ከ6 ወር አባ ማካሪ 3ኛ፤ ከ1944 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ6 ወር አባ ዮሳብ 2ኛ፤ ከ1946 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ5 ወር አባ ቄርሎስ 6ኛ፤ ከ1959 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ10 ወር አባ ሺኖዳ 3ኛ፤ ከ1971 ዓ.ም.፤ አሁን የእስክንድርያን ቤተ ክርስቲያን በመምራት ላይ ያሉት ፓትርያርክ ናቸው። ዋቢ መጻሕፍት የቤተክርስቲያን ታሪክ- ሦስተኛ ዕትም 1986 ዓ.ም ከሉሌ መልአኩ፣ ገጽ 118-121 የግብፅ ታሪክ
45790
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%8B%AB%E1%88%B1%20%E1%8D%AD%E1%8A%9B
ኢያሱ ፭ኛ
'''ልጅ እያሱ እና ደጃች ተፈሪ መኮንን ልጅ ኢያሱ ሚካኤል ከበርካታ ሙስሊም ባላባቶች ጋር የተነሳቸው ፎቶግራፎች አሉ፡፡ ለምሳሌ ሀረር ውስጥ ገራድ አብዱላሂ አሊ ሳዲቅ ከሚባል የሀረር ገዥ ቤተሰብ ጋር የተነሳው ፎቶግራፍ በብዙ ስፍራዎች ተለጥፎ አይቼዋለሁ፡፡ አንዳንድ ምንጮች ያ ፎቶግራፍ ልጅ እያሱን ለመወንጀል “” በሚባለው የፈጠራ ጥበብ የተሰራ ነው የሚል ታሪክ ያስነብባሉ። ለምሳሌ “የሃያኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ “ፎቶውን የሰራው ዝነኛው እንግሊዛዊ ወታደር ቶማስ ለውሬንስ (በዓለም ታሪክ መጻሕፍት በሚል ቅጽል ስም የሚታወቅ) ነው” በማለት ጽፈዋል። ሆኖም የልጅ እያሱ የልጅ ልጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ግርማ ዮሐንስ እያሱ እንደዚህ ዓይነት ፎቶዎች እርግጠኛ ሊሆኑ እንደሚችሉ ከአስር ዓመታት በፊት “ጎህ” ለተሰኘ መጽሔት በሰጡት ቃለ-ምልልስ ገልጸዋል። ፕሮፌሰር ግርማ ስለዚህ ጉዳይ ሲናገሩ እንዲህ ነበር ያሉት። “ከሼኮችና ከሌሎችም ጋር የተነሱአቸው ፎቶግራፎች ብዙዎች አሉ። ስለዚህ ከቄስ ጋር መነሳትም የተለመደ ነበርና ልጅ እያሱ ሁለቱንም እኩል አድርጎ ለማየት የነበራቸው ፖሊሲ አካል ነው”። (ጎህ መጽሔት፣ ቅጽ 1፣ ቁጥር 5፣ ጥቅምት 1993፣ ገጽ 13) በቅርብ ጊዜ ስለልጅ እያሱና የአፋሮች ግንኙነት የጻፉት አራሚስ ሁመድ ሱሌ ( የተባሉ ምሁር ልጅ እያሱ ከአፋር ባላባቶችም ጋር እኝህን መሰል ፎቶግራፎች መነሳቱን አረጋግጠዋል። ስለዚህ ፎቶው “ፎርጅድ” አልነበረም ማለት ነው። ሁለቱ ምሁራን (ፕሮፌሰር ግርማ እና አራሚስ ሁመድ ሱሌ) በትክክል እንደገለጹት ልጅ እያሱ ፎቶግራፉን የተነሳበት ዓላማ ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን ከክርስቲያን ወገኖቻቸው ጋር እኩል መሆናቸውን ለማሳየት በሚል ነው። ታዲያ ልጅ እያሱ በመናፍቅነት በተከሰሰበት ወቅት እንዲህ ዓይነት ፎቶዎች እየተለቀሙ እንደማስረጃ ቀርበውበት ነበር። ይህ የልጅ እያሱ መስለም በዘመኑ ብዙ የተባለለት ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ ከአፍ ታሪክ የበለጠ ማስረጃ ሊቀርብለት አልቻለም። የእርሱ የስልጣን ባለጋራ የሆኑት ራስ ተፈሪ መኮንን (አጼ ኃይለ ሥላሴ) በጻፉት “ህይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” የተሰኘው ግለ-ታሪካቸው ውስጥ የእያሱ ወንጀሎች በማለት ከዘረዘሯቸው አስራ አንድ ነጥቦች መካከል አስሩ አቀራረባቸው ቢለያይም ይዘታቸው አንድ ነው። ይኸውም የልጅ እያሱ መስለም ነው። እነዚህ ነጥቦች የልጅ እያሱን አራት ሴቶች ማግባት፣ መስጊድ ገብቶ መስገድና ቁርአን ማንበብ፣ መስጊድ ማሰራት፣ በኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ “ላኢላሃ ኢለላህ” የሚል ጽሁፍ ማስጠለፍ ወዘተ… የመሳሰሉት ናቸው። ይሁንና የልጅ እያሱ የልጅ ልጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ግርማ ዮሐንስ “እነዚህ ሁሉ የፈጠራ ክሶች ናቸው” ነው የሚሉት። በተለይ ከተፈሪ መኮንን ጋር ከተዋጉ በኋላ ተሸንፈው በሸሹበት የአፋር በረሃ ያስጠለሏቸው የዘመኑ የአፋር ሱልጣን አቡበከር የወንድም ልጅ የሆኑት ሀንፍሬ አሊሚራህ ስለልጅ እያሱ ፍጹም ክርስቲያን መሆን ምስክርነታቸውን እንደሰጡአቸው ይገልጻሉ። አራሚስ ሁመድ ሱሌ የተባሉት ምሁርም የፕሮፌሰር ግርማን አባባል የሚያጠናክር ምስክርነት ሰጥተዋል። እኝህ ምሁር እንደጻፉት ክርስቲያኑ ልጅ እያሱ በአፋር ምድር ሳለ በክርስትና እምነቱ ከመጽናቱም በላይ አገልጋዮቹ የሰሩለትን የማሽላ ጠላ ይጠጣ ነበር። ስለዚህ ልጅ እያሱ ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ጋር እኩል ለማድረግ ጥረት ከማድረጉ ውጪ ለራሱ ክርስቲያን ሆኖ ነው የኖረው ማለት ነው። ሆነም ቀረ ግን የእያሱ መስለም እርሱን ከስልጣን ለማውረድ የተደረገው ትግል ማጠንጠኛ ሆኖ ነው ያረፈው። ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ክሱ በዚህ ስልት የተቀናበረው እያሱን በህዝቡና በጦር ሀይሉ ዘንድ ለማስጠላት አመቺ መሳሪያ ሆኖ በመገኘቱ ነው ይላሉ። እንደ ፕሮፌሰሩ ገለጻ ልጅ እያሱ ቀጨኔ መድኃኒዓለምን የመሳሰሉ ደብሮችን እንዳልተከለ ሁሉ ከፍ ብሎ የሚወራው መስጊዶችን ማሰራቱ ነው። ለክሱ ማስረጃ አምጡ በሚባልበት ጊዜ “ድሮውንስ ከሙሐመድ ዓሊ ልጅ ምን ይጠበቅ ኖሯል?!” የሚል ቃለ አጋኖ ይደሰኮር ነበር። “ይሁንና” ይላሉ ፕሮፌሰር ባህሩ “ለሸዋ መኳንንት የእያሱ አደገኛነት የፖለቲካ የበላይነታቸውን ከመፈታተኑ ላይ ነበር። ስለዚህ የመናፍቅነቱ ክስ የመነጨው ለሃይማኖት ከመጨነቅ ሳይሆን ለተፈጠረው የፖለቲካ ስጋት ርዕዮተ ዓለማዊ ሽፋን ሆኖ ለማገልገል ካለው አመቺነት ነው።” (ባህሩ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847-1983፡ ገጽ 134-135) በልጅ እያሱ ላይ የሚደረገው ዱለታ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰው ልጅ እያሱ አባቱን “ንጉሥ ሚካኤል” በማለት በወሎና በትግሬ ላይ ባነገሠበት ጊዜ ነው። የሸዋ መኳንንት ራስ ሚካኤል ሰሜን ኢትዮጵያን በቀጥታ ሌላኛውን የኢትዮጵያ ክልል በልጁ በኩል መቆጣጠሩን አሰመሩበት። በመሆኑም የሸዋ መኳንንት “ይህ ወጣት ከቤተ መንግሥቱ ጠራርጎ ሳያስወጣን እንቅደመው” በማለት መሯሯጥ ጀመሩ። የዚህ አድማ ዋነኛ መሪና አቀናባሪ የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ስለመሆኑ ምሁራን የሚስማሙበት ሐቅ ነው። ከዚህ በፊት እንዳጫወትኳችሁ ልጅ እያሱ የዕድሜ ልክ ባላንጣው ሊሆን የበቃውን ደጃች ተፈሪ መኮንንን በጋብቻ ጠልፎ ዝም ሊያሰኘው ሞክሮ ነበር። ይሁንና ተፈሪ የእያሱ እህት ልጅ የሆነችውን ወ/ሮ መነን አስፋውን ቢያገባም ሁለቱ ወጣቶች ፍጹም ሊጣጣሙ አልቻሉም። ተፈሪ የዘመኑ ሀብታም ክፍለ ሀገር የነበረው ሀረርጌ የዕድሜ ልክ ግዛቴ ነው ብሎ ያስብ ነበር። እያሱ ደግሞ ተፈሪ በሀረር ሀብት መበልጸጉን አልወደደውም። በተለይም ደጃች ተፈሪ ከባቡር መስመር መዘርጋት ጋር በአጭር ጊዜ ውስጥ የሀገሪቱ መንግሥት ግምጃ ቤት አለኝታ ሊሆን የበቃውን የድሬዳዋ ጉምሩክ ገቢ በቀጥታ ሊቆጣጠረው መቻሉ ለልጅ እያሱ አልተዋጠለትም። ነገር ግን ከዚህ ክስተት በላይ እያሱን በተፈሪ ላይ ያነሳሳው የልጅ እያሱን ስም የሚያጠፋ ሚስጢራዊ ደብዳቤ ለእንግሊዝ መንግሥት ተጽፎ መገኘቱ ነው። ይህንን ደብዳቤ የጻፉት የደጃች ተፈሪ መኮንን ጸሓፊና አንድ ማንነቱ በውል ያልተገለጸ ሌላ ሰው ናቸው። ደብዳቤው በማን ትዕዛዝ እንደተጻፈ ግን የታሪክ ሰነዶች በይፋ የሚገልጹት ነገር የለም። ልጅ እያሱ “ትዕዛዙን ያስተላለፈው ተፈሪ መኮንን ነው” ባይ ነው። በዚህም ወደ አዲስ አበባ አስጠርቶት ስለጉዳዩ ቢጠይቀው ደጃች ተፈሪ ከነገሩ ንጹህ መሆኑን በመሀላ ገለጸለት። ቢሆንም እያሱ አላመነውም። በመሆኑም በሁለቱ መካከል የነበረው ቅራኔ በጣም ተባባሰ። ነገሮች በዚህ ላይ እንዳሉ ልጅ እያሱ ተፈሪ መኮንንን ወደ አዲስ አበባ አስጠርቶት እርሱን ሳያነጋግር ወደ ሀረር ወረደ። ከሀገሬው ህዝብ ጋር ከተማከረ በኋላም ደጃች ተፈሪ መኮንንን ከሀረር ገዥነቱ ሻረው። በምትኩም የከፋ ገዥ አድርጎ ሾመውና በአስቸኳይ ወደ ተሾመበት ክልል እንዲሄድ ጥብቅ ትዕዛዝ ሰጠው። የድሬ ዳዋ ጉምሩክንም ወዳጁ በነበረው ሶሪያዊው ሀሲብ ይዲልቢ ስር እንዲሆን አደረገው። የልጅ እያሱ እርምጃ ተፈሪን በጣም አስደነገጠው። “ይህ መስፍን ሊውጠኝ እያመቻቸኝ ነው” በማለት እንዲያስብም አደረገው። ስለዚህ ደጃች ተፈሪ ወደ ከፋ መሄዱን ተወና አዲስ አበባ ሆኖ የሚበጀውን መንገድ ማፈላለግ ጀመረ። ልጅ እያሱ በትዕዛዝ ላይ ትዕዛዝ ቢያዥጎደጉድለትም ደጃች ተፈሪ ልዩ ልዩ ሰበቦችን እያመካኘ በዋና ከተማይቱ ሰነበተ። የእያሱንም ልብ ለማቀዝቀዝ የስጋ ዘመዱ የሆነውን ቀኛዝማች እምሩ ኃይለ ሥላሴን (የኋለኛው ራስ እምሩ) የቃልና የጽሑፍ መልዕክት አስጨብጦ ልጅ እያሱ ወደሚገኝበት ድሬዳዋ ላከው። እያሱም የተፈሪን መልዕክት ከሰማ በኋላ እንዲህ አለ። “ደጃች ተፈሪ አሳቡ ሁሉ ሌላ ነው። ያንዳንድ ወስላቶች ነገር እየሰማ ወዲያ ወዲህ ቢል ብርቱ ነገር ያገኘዋል። የአዲስ አበባ ወስላታ ሁሉ ፍሬ ያለው መስሎታል።” (ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፣ “ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ”፣ በኢትኦጵ መጽሔት የቀረበ ጽሁፍ፣ ጥቅምት 1993፣ ገጽ 37) ይህ የልጅ እያሱ አነጋገር በሁለቱ ልዑላን መካከል የነበረው ውጥረት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን ያመላክታል። የእያሱ ንግግር ለደጃች ተፈሪ ጆሮ ከደረሰው በኋላ ተፈሪ በስውር ማድባቱን ትቶ እያሱን ከስልጣን ለመፈንገል የሚዶልቱትን መኳንንት በይፋ ተቀላቀለ። በአስገራሚ ፍጥነትም የዱለታውን መሪነት ከፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ እጅ የሁለቱ ወጣቶች መገፋፋት ይፋ ሆኗል። ቀጣዩ ነገር “ማን ቀድሞ አጥቅቶ የአሸናፊነቱን ዘውድ ይቀዳጃል” የሚለው ብቻ ነበር። የሸዋና የምዕራብ ኢትዮጵያ ባላባቶች በተፈሪ ዙሪያ ተሰልፈዋል። የወሎ፣ የአፋር፣ የኦጋዴንና የሀረርጌ ባላባቶች የእያሱን ጎራ ተቀላቅለዋል። ቢሆንም ሁለቱ ጎራዎች በራሳቸው ወኔ ፍልሚያውን መጀመር አልቻሉም። የመጨረሻውን ፍልሚያ ለማስጀመር ሌላ ስውር እጅ አስፈልጓል። የዘመኑ ታላላቅ ቅኝ ገዥዎች እጅ! እንግሊዝ፣ ኢጣሊያና ፈረንሳይ ሁለቱ ልዑላን ሲጣሉ መጀመሪያ ላይ አይተው እንዳላዩ ሆነው ስራቸውን ማከናወኑን ነበር የመረጡት። ከቆይታ በኋላ ግን የልጅ እያሱ የእኩልነት ፖሊሲ (በሁሉም ኢትዮጵያዊያን መካከል እኩልነትን ለማስፈን በሚል የሚወስዳቸው እርምጃዎች) የነርሱን ጥቅም የሚጎዳ መሆኑን ተገነዘቡ። የጠረፍ አካባቢ ገዥዎች ከቅኝ ገዥዎች ጋር ለሚያደርጉት ውጊያ የሞራል ድጋፍ የሚሰጥ መሆኑ አስቀየማቸው። በተለይ እንግሊዝ ሶማሌላንድን ከብሪታኒያ አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ለ30 ዓመታት ሲዋጋ ለኖረው ሰይድ አብዱሌ ሐሰን የተሰኘ የኦጋዴን ሶማሊዎች ብሔራዊ ጀግና የመሳሪያ ድጋፍ በገፍ ማቅረቡ ቅኝ ገዥዎቹን በጣም አስበረገጋቸው። “ይህ ወጣት ዝም ተብሎ ከተተወ ከዚህ አካባቢ ሊያስነቅለን ነው” እንዲሉም አደረጋቸው። አልፎ ተርፎም ልጅ እያሱ በዘመኑ ከነዚህ ቅኝ ገዥዎች ጋር በአንደኛው የዓለም ጦርነት የሚዋጉትን ጀርመንና ቱርክን የመደገፍ አዝማሚያ ማሳየቱ ሶስቱ ሀያላን እርሱን ከስልጣን ለመንቀል በሚደረገው ትግል በቀጥታ እንዲሳተፉ አነቃነቃቸው። በመሆኑም ሀያላኑ ጳጉሜ 1908 የእያሱን የጠላትነት እርምጃ በማስመልከት በጻፉት የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ አድማውን መቀላቀላቸው ይፋ ሆነ። ከመጋረጃ ጀርባ ኩዴታ ጠንስሰው ወደ ተግባር መለወጥ ላቃታቸው የሸዋ መኳንንት ኩዴታው ወደ ተግባር የሚለወጥበትንም ስልት አስጨበጧቸው። በተለይ በእያሱ ላይ የቀረበው የመናፍቅነት ክስ ትክክል መሆኑን ለማስረገጥ የእያሱን መስለም የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን እያባዙ በአዲስ አበባና በሌሎችም ከተሞች አሰራጩ። ይህ ውጥረት በተፈጠረበት ወቅት ልጅ እያሱ ኦጋዴን ነበር። ከበረሃ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ በቤቱ ላይ የተለኮሰውን እሳት እንዲያጠፋ ወዳጆቹ መልዕክት ቢሰዱለት “የሸዋን መኳንንት በአፉ ላይ ብሸናበት የሚናገረኝ የለም” የሚል የንቀት መልስ መለሰላቸው። በዚህም የስልጣን ፍጻሜውን አቃረበው። ታዲያ እያሱ የጠላቶቹን አሰላለፍ በደንብ የተገነዘበው አይመስልም። በርሱ ሐሳብ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ለማመጣጠን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች የሚቃወሙት የሸዋ መኳንንት ብቻ ነበሩ። ነገሩ ግን እንዲያ አልነበረም። ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ እንደሚሉት ልጅ እያሱ ፖሊሲውን በግልጽ ባለማብራራቱ ተራው ህዝብ እንኳ ሀገሩን ለማስለም ሌት ተቀን የሚደክም አድርጎ ነው የወሰደው። በዚህ ላይ እነ ደጃች ተፈሪ በቆንስሎቹ ድጋፍ እያሱ የሚገለበጥበትን የሀሰት ክስ ቀምመው ሲያቀርቡለት ህዝቡም እንደ መኳንንቱ “ድሮስ ከሙሐመድ ዓሊ ልጅ” አለና አረፈው። በመሆኑም ሰፊው ህዝበ ክርስቲያን ለዱለታው ድጋፉን ሰጥቷል። የእያሱ እጣ አሳዛኝ የሚሆነው ድሮ የሚገብሩለት ሁሉ በዚህ ቀውጢ ጊዜ ሲከዱት ነው። በተለይ በስልጣን ዘመኑ መጀመሪያ ላይ በወሰዳቸው ተራማጅ እርምጃዎች ተደስተው በርሱ ዙሪያ የተሰለፉት ለውጥ ናፋቂ ምሁራን በዚህ የፈተና ወቅት የገቡበት ሳይታወቅ ከጎኑ ጠፍተዋል። አንዳንዶቹ ጭራሽ ከርሱ ጎራ ተነጥለው እርሱን ወደ መንቀፍ ገብተዋል። ለዚህም ምሳሌ የሚሆነው የነጋድራስ አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ነገር ነው። ነጋድራስ አፈወርቅ ልጅ እያሱን በስልጣን ዘመኑ መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያ ተስፋና የለውጥ ሀዋሪያ አድርገው እንዳላንቆለጳጰሱት ሁሉ በዚህ የመከራ ወቅት እንዲህ የሚል ስንኝ መቋጠራቸውን ታሪክ አዋቂዎች በትውስታቸው መዝግበዋል። ሙሐመድ እያሱ ለገመ በራሱ እያሱ ሙሐመድ አልጋ ሲሉት አመድ። (ብርሃኑ ድንቄ፣ ቄሳርና አብዮት፣ 1986፣ ገጽ 30) እንግዲህ የልጅ እያሱ ውድቀት እውን ሆነ። ለሶስት ዓመታት የነገሠበትን አልጋ ከውጪና ከውስጥ በተሸረበበት ሴራ አጣ። መስከረም 17/1909 ዓ.ል. ዘውዲቱ ምኒልክ ንግሥተ ነገሥታት ተብላ ዙፋኑ ላይ ስትቀመጥ ደጃች ተፈሪ መኮንን “ራስ” ተብሎ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ስልጣን እንደራሴ ሆነ። ይህ ሁሉ ሲከናወን ኢላማ የሌለው ተኩስ አልፎ አልፎ ከመሰማቱ በስተቀር አዲስ አበባ ሰላም ነበረች (አንዳንዶች 17 ሰዎች ሞተዋል በማለት ጽፈዋል)። የልጅ እያሱ ከስልጣን መውረድ ዜና የተሰማው እያሱ ጅጅጋ እያለ ነው። የዜናውን መሰማት ተከትሎ የእያሱ ደጋፊዎች በሚበዙባቸው ሀረርና ድሬ ዳዋ ታላቅ ረብሻ ተነሳ። የደጃች ተፈሪ መኮንን ደጋፊዎች የተባሉት እየተሳደዱ ተፈጁ። እያሱ በከተሞቹ ደርሶ ሁኔታውን ካረጋጋ በኋላ በአሻጥር የተወሰደበትን ዙፋን ለማስመለስ ከከተሞቹ ነዋሪዎች ጋር ተማከረ። በዚህም የህዝቡን ድጋፍ ካገኝ በኋላ በሸዋ ላይ ለመዝመት መዘጋጀት ጀመረ። ይሁንና ዝግጅቱን ሳያጠናቅቅ እነ ራስ ተፈሪ የላኩት 15,000 ጦር ወደ ሀረርጌ እየመጣ መሆኑ ታወቀ። ልጅ እያሱም የሸዋውን ጦር ለመግጠም ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ገሠገሠ። ሁለቱ ሀይሎች ሚኤሶ አጠገብ ተገናኙ። ትልቅ ውጊያም አደረጉ። በጦርነቱ የሸዋው ሀይል ድል ስለቀናው ልጅ እያሱ ወደ አፋር በረሃ ሸሸ። የልጅ እያሱ አባት (ራስ ሚካኤል) የልጁን ስልጣን ለማስመለስ 100,00 ጦር አስከትቶ ወደ ሸዋ ዘመተ። ነገር ግን እርሱም እንደ ልጁ ሰገሌ ላይ ተሸነፈ። ልጅ እያሱ የሰገሌውን መርዶ ከሰማ በኋላ በሽሽት ነው የኖረው ለማለት ይቻላል። በመቅደላና በደሴ አነስተኛ ውጊያዎችን ቢያደርግም በለስ ሊቀናው አልቻለም። ከዚያም ወደ አውሳ በረሃ ሄዶ ከወዳጁ ከሱልጣን አቡበከር ጋር ለጥቂት ዓመታት ኖረ። ነገር ግን ጠላቶቹ እዚያም እንዲቆይ አልፈቀዱለትም። ከሀረርጌና ከወሎ ትልቅ ጦር ቢያዘምቱበት ወደ ትግራይ ሸሸ። በትግራይ ውስጥ ለጥቂት ወራት ከቆየ በኋላ በ1915 ተያዘና ፍቼ ታሰረ። እዚያ እያለ የጎጃሙ ራስ ሀይሉ ተክለሀይማኖት እስር ቤቱን ሰብሮ ሊያስወስደው መሆኑ ስለተወራ ሌላ ቦታ እንዲዛወር ተወሰነ። በመሆኑም ወደ ሀረርጌ ተወስዶ ጋራ ሙለታ አምባ ላይ በተሰራለት እስር ቤት እንዲታሰር ተደረገ። በዚህ አምባ ላይም ለአስር ዓመታት ያህል በእስር ከቆየ በኋላ ጥቅምት 1928 መሞቱ ይፋ ሆነ። ልጅ እያሱ ሚካኤል የስልጣን ዘመኑ በእንቆቅልሽ የተመላ ነው። መንግሥቱን ያስተዳደረበት ዘይቤ፣ ከስልጣን የወረደበት ሁኔታ፣ በእስር ላይ ያሳለፈው ህይወትና የሞተበትም ሁኔታ እንቆቅልሽ ነው። ሌላው ይቅርና የተቀበረት ቦታ እንኳ እስከ አሁን ድረስ በትክክል አይታወቅም። እንቆቅልሽ በእንቆቅልሽ! ተሸዋረጋ የሚወለድ ልጅ እምብዛም አይከፋ እምብዛም አይበጅ ትንሽ ወደኋላ ይቀረዋል እንጅ። ባሽከሮቹ ክፋት ደግሞም ባጋፋሪ ዘውዱ ሲዞር አየን ወደ ልጅ ተፈሪ። እያሱ የሚባል አንድ ልጅ ተወልዶ የአባቶቹን መሬት አደረገው ባዶ። መች ባንተ ይሆናል ምኒልክ ንጉሡ አንተ አስበህ ነበር ልትሰጠው ለእያሱ እንኳን ሊነግሥና ይያዛል ለነፍሱ በራስ መኮንን ልጅ ትጠፋለች ነፍሱ ተጌታ ተፈርዷል ዘውዲቱ ሊነግሱ። የልጅ እያሱ ሰው የአባሻንቆ ሎሌ ተለቀለቀለት መወቂያው ሰገሌ። ሰገሌ ሜዳ ላይ የመጣብን መርዶ በቀኝ እጁ ካራ በግራው ብርንዶ። (የወሎው ሼኽ ሑሴን ጂብሪል ስለልጅ እያሱ ተናግረውታል ከተባለው ትንቢት: ምንጭ፣ ቦጋለ ተፈሪ በዙ፡ “ትንቢተ ሼኽ ሑሴን ጅብሪል”፣ አዲስ አበባ፣ 1985) ከወሒድ ዑመር
13869
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%88%A9%E1%8A%90%E1%88%BD%20%E1%8B%B2%E1%89%A3%E1%89%A3
ጥሩነሽ ዲባባ
ጥሩነሽ ዲዲባባ በ 1978 ዓ.ም. በኢትዮጵያ በአርሲ ክፍለ ሀገር በቼፋ ወረዳ ከኦሮሞ ብሄረሰብ ነው። ጥሩነሽ ለቤተሰብዋ ከአምስት 3 ናት። የጥሩነሽ አስተዳደግ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነው። ነገር ግን የጥሩነሽ ቤተሰቦች የረጅም ርቀት አትሌቶች ናቸው። አክስቷ ደራርቱ ቱሉ ሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ እና አንድ ጊዜ ደግሞ የ 10000 ሜትር አሸናፊ እና የብዙ አገር አቋራጭ ውድድር አሸናፊ ነበረች። ሌላ አክስቷም በቀሉ ዲባባ ጥሩ ሯጭ ነበረች ጥሩነሽ ልጅ እያለች በበቆጂ ስትኖር። ሌላዋ እህትዋ እጅጋየሁ ዲባባ ከጥሩነሽ ቀደም ብላ መሮጥ ጀምራ ነበር። ጥሩነሽ ዲባባ የቤተሰብዋን ፈለግ መከተል የጀመረችው እድሜዋ ከፍ ካለ በኋላ ነው። ጥሩነሽ ዲባባ ከ ሯጭ ቤተሰብ ብትፈጠርም ለመሮጥ ግን ምንም ፍላጎት አልነበራትም። ቱሉ በባርሴሎና ኦሎምፒክ በ 10000 ሜትር ባሸነፈች በሰባት አመቱ ጥሩነሽ ወደ አዲስ አበባ በ 2000 ዓ/ም መንገድ ጀመረች። ነገር ግን በቀሉ ዲባባ አባል ከሆነችበት ከእስረኞች ማረሚያ ፖሊስ ቡድን ስፖርት መስሪያ ክበብ ውስጥ አስመዝግባት ልምምድ ቀጠለች። ጥሩነሽ ዲባባ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ምርጥ የረጅም ርቀት ሯጮች አንዷ ለመሆን በቃች። ጥሩነሽ ዲባባ በ 14 አመት እድሜዋ በጣም ወጣት እና ሰውነትዋም ተሰባሪ ይመስል ነበር። ብዙዎችም በሩጫ ምንም ተስፋ እንደሌላት እና ሩጫው የሚጠይቀውን ጠንካራ ሰውነት የላትም ብለው ያምኑ ነበር። ጥሩነሽ ዲባባ የኢትዮጵያ የረጅም ርቀት ተወዳዳሪ አትሌት ናት። በ 5000ሜትር የአለም ክብረ ወስን ባለቤት ስትሆን በ5000 ሜትር እና በ10000 ሜትር የኦሎምፒክ ውድድር አሸናፊ ናት። ጥሩነሽ አራት የአለም አቀፍ ውድድር እና አምስት የአገር አቋራጭ ውድድር አሸነፊ ናት። በቅጽል ስም “የሕጻን ፊት ያላት ደምሳሽ” በማለት ይጠሩዋታል። ጥሩነሽ ዲባባ የመጀመሪያ አለም አቀፍ የውጪ ውድድር ያደረገችው በ 2001 በአለም አቀፍ አትሌቶች ውድድር ላይ ነው። ውድድሩን ስታካሂድ የ 15 አመት ልጅ ነበረች በዚህ ውድድር አምስተኛ በመሆን ጨርሳለች። በ 2003 በተደረገው የአፍሮ ኤሽያ ውድድር ላይ በ 5000 ሜትር የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች። የጥሩነሽ ዲባባ አስደናቂ ውጤቶች ማምጣት የጀመረችው በአለም አቀፍ አትሌቶች ውድድር ላይ በ 2003 2005 እና 2007 ላይ ነው። ጥሩነሽ በ 2003 በ 5000 ሜትር ተስፈንጥራ በመውጣት የስፔይኗን ማርታ ዶሚኒጌዝ እና የኬንያዋን ኤዲት ማሳያ ቀድማ በመግባት ነው። በወቅቱ የታወቀች አትሌት ባለመሆኗ ውድድሩን ያስተላልፉ የነበሩት እንግሊዛዊ ስቲቭ ክራም እና ብሬንዳን ፎስተር ውድድሩ 100 ሜትር እስኪቀረው አንድም ጊዜ ስሟን ሳይጠሩ ቀርተዋል። በ 2005 ውድድር ላይ ተስፈንጥራ በመውጣት ብርሀኔ አደሬን እና እህታዋን እጅጋየሁን ቀድማ በመግባት የመጀመሪያዋ 5000 / 10000 ሜትር የወርቅ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች። በ2007 ኦሳካ ላይ በተካሄደው የ 10000 ሜትር ውድድር የቱርክዋን ኤልቫን አቢይ ለገስን ተስፈንጥራ በመቅደም በ 31:55.41 አሽናፊ ሆናለች። በ 2004 በ አቴንስ ኦሎምፒክ በ 5000ሜትር ጥሩነሽ ሶስተኛ ወጥታለች በመሰረት ደፋር እና በ ኢሳቤላ ኦቺቺ በመሸነፍ። በሁኔታው ብዙ ሰዎች ቢበሳጩም የ 19 አመትዋ ጥሩነሽ የመጀመሪያዋ ወጣት ባለ ኦሎምፒክ ሜዳል ኢትዮጵያዊ አትሌት አሸናፊ አድርጓታል። በ2006 በወርቃማው ማህበር ውድድር ከስድስት የወርቅ ሜዳሊያ አምስቱን አሸናፊ ሆናለች ። (5,000 ሜ) በዚህም $83,333 ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች። የጥሩነሽ ዲባባ ሀይለኛ ተፎካካሪ መሰረት ደፋር ናት። ሁለቱንም በአንድ ውድድር ላይ ለማሳተፍ ታስቧል ነገር ግን ብዙ ጊዜ የሚሳካው በውድድር ላይ ብቻ ነው። የጥሩነሽ ዲባባ የአሯሯጥ ዘዴ በመጨረሻው ዙር ላይ ተስፈንጥሮ በመውጣት ማሸነፍ ነው። በመጨረሻው የ 10000 ሜትር ውድድር ላይ በ 2005 ዓ/ም የመጨረሻውን 400 ሜትር በ 58.33 ሴኮንድስ ነው የጨረሰችው። ጥሩነሽ ዲባባ በአገር አቋራጭ ሩጫም የተሳካ ውጤት አምጥታለች። ጥሩነሽ ዲባባ አለም አቀፍ አትሌቲክስ ውድድር ባሰናዳው አለም አቀፍ የአገር አቋራጭ ውድድር አምስት የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ነች። ውድድሩም የወጣቶች (በላውሳኔ 2003) አንድ አጭር ርቀት (በ ሴይንት ጋልሚየር 2005) እና ሌሎች ሁለት ረጅም ርቀት (በ ሴይንት ጋልሚየር 2005 እና በፉኩኦካ 2006 ) ከ2007 ጀምሮ በየምድቡ አንድ ውድድር ብቻ ይካሄዳል። ጥሩነሽ ዲባባ ሞምባሳ በተካሄደው ውድድር የብር ሜዳሊያ ተሸልማለች። በ ኤዲንበርግ ላይ በተካሄደው የወርቅ ሜዳሊያ በ 2008 ተሸላሚ ናት። የወርቅ ሜዳሊያ በኦሎምፒክ ጥሩነሽ ዲባባ በ 2008 ኦስሎ በተካሄደው የ 5000 ሜትር በ14 ደቂቃ 11.15ሴኮንድስ በመግባት በውድድሩ አንደኛ በመውጣት የአዲስ ክብረ ወሰን ባለቤት ለመሆን በቅታለች። ጥሩነሽ ዲባባ በ ነሐሴ 15 2008 በቤጂንግ ኦሎምፒክ በተደረገው የ 10 000 ሜትር ውድድር በ 29:54.66 በመግባት በውድድሩ አንደኛ በመውጣት የአዲስ ክብረ ወሰን ባለቤት ለመሆን በቅታለች። አሮጌው ሰአት 30:17.49 ነበር። የክብረ ወሰኑም ባለቤት የነበረችው የጥሩነሽ ዲባብ አክስት ደራርቱ ቱሉ ነበረች። ይህም ሰአት የተመዘገበው በሲድኔ ኦሎምፒክ በ2000ዓ/ም ነበር። አዲሱ የጥሩነሽ ዲባባ ክብረ ወስን ሁለተኛው ፈጣኑ የ 10000 ሜትር ሰአት ሲሆን ለአፍሪካ ደግሞ ፈጣኑ ክብረ ወሰን ነው። የቀድሞው የአፍሪካ ክብረ ወሰን ነበር በ 2003 አለም አቀፍ ውድድር ላይ በ ብርሃኔ አደሬ የተመዘገበ። ከአንድ ሳምንት በኋላ በነሐሴ 22 2008 በ 5000 ሜትር መሰረት ደፋርን ቀድማ በመግባት በ 15:41.40 የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ለመሆን በቅታለች። በዚህ ኦሎምፒክ በሁለት ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ በአለም የመጀመሪያዋ የሴት አትሌት ሆናለች። በ 5000 እና በ10000 ሜትር በአንድ ኦሎምፒክ አሸናፊ በመሆኗ። በ 2008 የቤት ውስጥ እና የሜዳ ዜና የአመቱ ታላቅ አትሌት በማለት ሸልሟታል። በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽንም አስደናቂ የሴት አትሌት በማለት ሽልማት አበርክቶላታል። ተመሳሳይ ሽልማት በ 2005 ቀደም ብሎ ተበርክቶላታል። በ 2009 በጤና ችግር ምክንያት በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ባዘጋጀው አገር አቋራጭ ውድድር በአማን ተሳታፊ ሳትሆን ቀርታለች። እንዲሁም በ 2009 በበርሊን በተካሄደው የአለም አቀፍ ውድድርም አልተሳተፈችም። በህዳር 15 2009 በዜቬኡቬሌንሉፕ(ሰባት ኮረብታ) በተካሄደው የ15 ኪሎ ሜትር ርቀት ውድድር በኔዘርላንድ ኒጄምገን የካዮኮ ፉኩሺን የ15 ኪሎ ሜትር ክብረ ወሰን በግማሽ ደቂቃ በመስበር በ 46:28 አሸናፊ ለመሆን በቅታለች። ከ 2005 በኋላ ይህ ውድድር የመጀመሪያዋ ነበር። ይህንንም አገር አቋራጭ የውጭ ውድድር እንደወደደችው ተናግራለች። ነገር ግን በቤት ውስጥ ውድድር እንደምትቆይ ተናግራለች። በሃምሌ 27 2012 እ.ኤ.አ በለንደን በተካሄደው የ10000 ሜትር የኦሎምፒክ ውድድር 30 ደቂቃ ከ20.75 ሰከንድ ገብታ ውድድሩን በማሸነፍ በኦሎምፒክ ያገኘችውን የወርቅ ሜዳሊያ ቁጥር ወደ ሶስት ከፍ አድርጋለች። በመሆኑም በኢትዮጲያ ውስጥ እጅግ ውጤታማ የሆነ አትሌትነትን ቦታ ከቀነኒሳ በቀለ ጋር ተጋርታለች። በጋጠማት ጉዳት ምክንያት ለ16 ወራት ከውድድር ተገልላ ታህሳስ 2012 ወደ ውድድር የተመለሰችው ጥሩነሽ ውድድሩ ሊጠናቀቅ አንድ ዙር ሊቀረው አካባቢ አፈትልካ በማምለጥ በረጅም ርቀት አሸንፋለች። የግል ሕይወት ጥሩነሽ ዲባባ ስለሺ ስህንን አግብታለች። ስለሺ ስህን በ2004 እና 2008 የ 10000 ሜትር ኦሎምፒክ ውድድር የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ አትሌት ነው። ጥሩነሽ ዲባባ ከቤጂንግ ኦሎምፒክ በኋላም የእስረኞች ማረሚያ ፖሊስ ለቡድኑ እና ለሀገርዋ ላደረገችው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የ ሌ/ኮለኔልነት ማዕርግ ተሰጥቷታል። በስሟም በአዲስ አበባ ውጭ ሆስፒታል ተሰይሞላታል። የአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ውድድር ውጤት የአልማዝ ማህበር የአልማዝ ማህበር በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው። ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 2010 ነው። የአለም አትሌቲክስ መጨረሻ የአለም አትሌቲክስ መጨረሻ በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው። ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 2003 እስከ 2009. የወርቅ ማህበር የወርቅ ማህበር በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው። ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 1998 እስከ 2009. የውጭ ውድድር በቤት ውስጥ ውድድር የቪዲዮ ቃለ መጠይቅ ወደ ውጭ የሚያገናኙ የኢትዮጵያ አትሌቶች
15705
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%A8%20%E1%8C%B8%E1%89%A3%E1%8A%A6%E1%89%B5%20%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%88%A5%E1%88%8B%E1%88%B4
መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ
የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፲፱፻፳፬ ዓ/ም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲያስቀምጡ የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ እና የሀገር ጳጳሳትም በተገኙበት ልዩ ጸሎት እና ቡራኬ ተሠጥቶ ተመረቀ። ቤተ ክርስቲያኑ ሲታነጽ ቀዳሚ ዓላማው ለአገራቸው ነፃነት ሲታገሉ ለተሰው አርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን ታቅዶ ነው። የደብሩም ስም የሚያመላክተው ይኼንኑ እንደሆነ ነው። ታላቁ ምሁር ዓለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መንበር የሚለውን ቃል በቁሙ ወንበር፣ ግርንቡድ፣ መኖሪያ፣ ማረፊያ፣ መቀመጫ፣ ዙፋን፣ አትሮንስ፣ ድንክ፣ እረፍት፣ መደብ፣ ለመቀመጫ የተለየ ከፍ ያለ ቦታ እንደሆነ ሲገልጹ፤ ጸባኦት ደግሞ ሰራዊት፣ ጭፍራ፤ የጦር ሕዝብ፤ ብዙ ወታደር፤ ያርበኛ ጉባኤ፤ የዠግና ማኅበር እንደሆነ ያብራራሉ። ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በጥንታዊት ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ባህል መሠረት አብዛኛዎቹ ንጉሠ ነገሥቶቿ ካሠሯቸው አብያተ ክርስቲያናት በመጀመሪያ ያሠሯቸው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ፈጣሪ አምላክን “በአካል ሦስት፣ በባሕሪ አንድ” ምልክት የቅድስት ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን ነው። ፩ኛ/ በፍጹም ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያንነታቸው “ቆስጠንጢኖስ” የተባሉት እና አምልኮተ ጣዖትን አጥፍተው የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት የወሰኑት ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ከአሳነጿቸው አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በጣም ትልቅና ታሪካዊ የሆነውን በሸዋ ውስጥ ያለውን የደብረ ብርሃን ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። ፪ኛ/ በጎንደር መንግሥት የዜማንና የስብሐተ እግዚአብሔር ውሳኔን የሰጡት ዓፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ካሠሯቸው አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ ያለውን ቤተ ክርስቲያን አሳንፀው በቅድስት ሥላሴ ስም ሰይመውታል። ፫ኛ/ ዓፄ ዮሐንስም ንጉሠ ነገሥት እንደተባሉ ወዲያውኑ በአድዋ ከተማ የሚገኘውን የደብረ ብርሃን ቤተ ክርስቲያን አሳንፀው በቅድስት ሥላሴ ስም ሰይመውታል። ፬ኛ/ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ ወዲያውኑ የአዲስ አበባውን መካነ ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አሳንፀዋል። ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴም እንዲሁ ንጉሠ ነገሥት በተባሉ በመጀመሪያው ዓመት የሕንፃውን ሥራ አስጀምረው ሲፈጸም በቅድስት ሥላሴ ስም እንዲጠራ አደረጉ። ዲያቆን ዳንኤል ክብረት 'ኢትዮጵያ፡- ነጠላ እና ጋቢ' በሚል ጽሑፉ ላይ የቅድስት ሥላሴ ታቦት የመጣው በግራኝ ጊዜ ከፈረሰው ከወሎው መካነ ሥላሴ እንደሆነና ከዚያ ተወስዶ ወግዳ መኖሩን፣ ከወግዳ ራስ ጎበና አምጥተው ሸዋ አዲስ ዓለም ፍየታ እንዳኖሩት ከዚያም ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ደግሞ አዲስ አበባ አራት ኪሎ እንዳመጡት ይዘግባል፡፡ የሕንፃው ግንባታ የሕንፃው ግንባታ ልዩ መልክ ባለው እቅድ ተገንብቶ በሮችን መገጣጠምና ጌጣ ጌጥ ነገሮችን ማስገባት ሲቀር በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ፋሺስት ኢጣልያ አገራችንን በግፍ ለመውረር ስለተነሳ ሥራው መቆም ግድ ሆነበት። የፋሺስት ኢጣልያም ጠቅላላ ኃሣብ የኢትዮጵያን ሙሉ ክብር ፈጽሞ ለመግፈፍ እና የእራሱን አሻራ ለማላከክ ስለነበር፣ የዚህን ካቴድራል የአሠራር ጥራት እና የቦታውንም አቀማመጥ ምቹነት በመገንዘብ የካቶሊክ ካቴድራል ለማድረግ ወሰነ። ሆኖም በግድ እና በግፍ ወሰደው ላልመባል ግምቱን ሰጥቶ መውሰድን መርጦ የጊዜውን የቤተ ክርስቲያን ኃላፊዎች በማስፈራራት ግምት ከፍዬ ልውሰደው ሲል ጠየቃቸው። ያገኘው መልስ ግን <<ዛሬ መብቱ ያንተ ነው። በግድ ለመውሰድ ትችላለህ፤ ግን በፈቃዳችን አናደርገውም>> የሚል ቆራጥ መልስ በመሆኑ፣ እጠላት እጅ ሳይገባ ቀረ። የምርቃቱ ሥነ ሥርዓት በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በተገኘው ድል ንጉሠ ነገሥቱ ሲመለሱ፣ የሕንፃው ሥራ እንደገና ተጀምሮ በቅልጥፍና ተሠርቶ ካለቀ በኋላ “መንበረ ጸባኦት” ተብሎ በቅድስት ሥላሴ ስም ተሰይሞ ጥር ፯ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ/ም፤ መሳፍንት፣ መኳንንት፣ ሊቃውንት፣ የሴት ወይዛዝር፣ የጦር ሠራዊት በተገኙበት ተመረቀ። ካቴድራሉ መታሰቢያነቱም በ፭ቱ የጠላት ወረራ ዓመታት ለተዋጉት አርበኞች ሆነ። ቅዳሴ ቤቱ ከተባረከ በኋላ በባህር የተጣሉትን፤ በገደል የወደቁትን እና በማይታወቅ ቦት የረገፉትን አርበኞች ዐጽም ተሰብስቦ በዚሁ ዕለት በልዩ የጸሎት ሥነ ሥርዓትና በታላቅ የሰልፍ አጀብ ተቀበረ። በካቴድራሉ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሚከተለውን ዐዋጅ አስነገሩ። “እጅግ ከፍ ያለው የዓለም ሁሉ ገዥ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያና ለሕዝባችን ለእናና ለአርበኞቻችን በየጊዜው ካደረገልን ፣ ወደፊትም ከሚያደርግልን ከታላላቅ ችሮታ ከሚቆጠሩት ሥራዎች አንደኛውን ዛሬ ስለፈጸመልን ልናመሰግነው ይገባናል። ለንጉሠ ነገሥት ቤተ ዘመዳችን ደንበና የዕረፍት ሥፍራ እንዲሆን በመሠረትነው የክብር ቦታ በሥራቸውና በመሥዋዕትነታቸው ውለታቸውን ልንመልስላቸው የተገባቸው አገልጋዮች ደንበኛ የርስት ተካፋይ እንዲሆኑ ፈቀድን። የሚገባቸውን ፈጽመው ማረፋቸውን ስንመሰክርላቸው በዐጽማቸው ፊት የክብር ሰላምታ እንሰጣለን።” በዚሁም ሥነ ሥርዓት ላይ ለልዩ ልዩ የጦር ሠራዊት መለዮ የሚሆነው ሰንደቅ ዓላማ በዚህ ካቴድራል እንዲውለበለብ ፈቀዱ። ይህም በጦር ሜዳ ለወደቁት አርበኞች፣ ለሕያዋኑ ጦር ሠራዊት መታሰቢያ እና የጦሩ መለያ የሚሆን ነው። ስለዚህም ንጉሠ ነገሥቱ በሚከተለው ምስክር ወረቀት የተረጋገጠውን ሽልማትም አደርጉ። ኢትዮጵያን ከጠላት ለመከላከል በጦር ሜዳ ላይ ለወደቁት ጦረኞቻችን መታሰቢያ እንዲሆንና በጦር ሠራዊታችን ውስጥ ሆነው ለኢትዮጵያ ለተከላከሉና ለረዱ፤ ወደፊትም ለሚከላከሉና ለሚረዱ ፣ ለታማኝ ዜጎቻችን ሁሉ በመልካም ፈቃዳችን ውለታቸውን በልዩ ለመግለጥ ምኞታችን ስለሆነ፤ በሕገ መንግሥታችን በ ፲፭ኛው ክፍል የተመለከተውን ዓይተን ይህንን ለመፈጸም፦ ፩ኛ/ ከ፲፱፻፳፯ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፴፫ ዓ/ም የጦር ሠራዊታችን ሰንደቅ ዓላማ ፪ኛ/ ለክብር ዘበኛ ሰንደቅ ዓላማ ፫ኛ/ ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጦር ተማሪ ቤት ሰንደቅ ዓላማ ፬ኛ/ ከ፲፱፻፳፯ ዓ/ም ጀምሮ እስከ ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ድረስ በጦር ሜዳ ለወደቁ ጀግኖች ሰንደቅ ዓላማ። ታላቁን የሥላሴን ኒሻን ኮርዶን ሸልመናቸዋል። አዲስ አበባ ጥር 21 ቀን ፲፱፻፴፯ ዓ/ም ጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ፣ የጽሕፈት ሚኒስትር ፪ኛው የቅጽል ሥራ በ፲፱፻፴፮ ዓ/ም የተመረቀው የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የአዲስ አበባ ሕዝብ ብዛይ እየጨመረ ሲሄድ በመጥበቡ በ፲፱፻፴፱ ዓ/ም አዲስ ቅጽል ሥራ ተጀምሮ አሁን ያለውን መልክና ሥፋት ሊያገኝ ችሏል። የአሁኑ ሕንፃ ወለል ስፋት ከምሥራቅ ወደ ምዕራብ ፴፯ ሜትር ሲሆን ከሰሜን ወደደቡብ ፳፯ ሜትር ነው። ቁመቱም መካከሉ ላይ ፴፭ ሜትር ነው። በውስጡ ካሉት ዓምዶችና ከቅድስቱ ጀምሮ ያለው ሕንፃ በመጀመሪያው ጊዜ የተሠራው ያልተነካ ነው። በሰሜንና በደቡብ ያሉት ግንቦች ግን በ፲፱፻፴፱ ዓ/ም የተቀጠሉት ግንቦች ናቸው። የካቴድራሉ አሠራር በመቅደሱ ውስጥ ሦስት መንበሮች ይገኛሉ። የተሠራበትም ዋጋው ፸፭ ሺ ብር ሲሆን፣ መካከለኛው በአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ የተሰየመ ነው። መንበሩ ከወርቅ፣ ከብር፣ ክዝሆን ጥርስ፣ ከወይራ እንጨት ነው። ልዩ ልዩ የሥዕል ጌጣ ጌጦች ፤ በምሥራቅ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሞኖግራምና ዘውድ፣ በቀኝ እና በግራው መላእክትም አሉበት። ከፍ ብሎ ከአጎበሩ ላይ ደግሞ ክብር የተሠራ ምሴተ ሐሙስን የሚያስታውስ ማዕድ ይገኛል። በደቡብ ደግሞ በከርሠ ሐመሩ ላይ የንግሥት ሳባ ኒሻን፣ በአጎበሩ ግን የጰራቅሊጦስ ሥዕል ይገኛል። በአጎበሩ ተሸካሚ ዓምዶች ላይ የኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት ታሪክና የስንዴ ቅርጽ ይገኝበታል። በየ፬ቱ ማዕዘን ላይ የኪሩቤልና የሱራፌል ቅርጽ ወይም በአራቱ ወንጌላውያን የሚመሰሉት የሰው፣ የአንበሳ፣ የላም እና የንስር ቅርጽ ከብዙ ዓይንና ከየስድስቱ ክንፍ ጋር ይገኛል።ይሄ ሥራ በኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የተሠራ ሲሆን በቤተ መንግሥቱ ልዩ ግምጃ ቤት ሹም በብላታ አድማሱ ረታ ተጠባባቂነት ነው። ከዋናው መቅደስ በስተቀኝ በቅድስት ማርያም የተሰየመው መቅደስ ይገኛል። ከዋናው መቅደስ በስተግራ ደግሞ በመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ የተሰየምው መቅደስ ይገኛል።የመቅደኡ ግንብ በሞላ በሞሴይክ የተሠራ ነው። ከቅድስቱ ውስጥ በቀኝ እና በግራ ከእንጨትና ከዝሆን ጥርስ የተሠሩ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና የእቴጌ መነን ወንበሮች (ዙፋናት) ይገኛሉ። እንዲሁም በዚሁ በቅድስት ውስጥ በቀኝ ለሴት ወይዛዝር፣ በግራ ለወንድ መኳንንት የተለየ የክብር መቀመጫ ይገኝበታል። የቤተ ክርስቲያን ጌጣ ጌጥ በሰሜንና በደቡብ በየመስኮቱና በየግንቡ የቅዱሳንና የመላእክት፤ የቅድስት ማርያም ሥዕል ይገኛል። በተለይ ግን በቅድስቱ ውስጥ ከግንቡ ላይ ከምሥራቅ ከፍ ብሎ ሥዕለ ሥቅለት፣ ዝቅ ብሎ ከበሩ ራስ ላይ ምስለ ፍቁር ወልዳ ይገኛሉ ። በዚህም ሥዕል ቀኝና ግራ ግርማዊ ጃንሆይና ግርማዊት እቴጌ እንደተማፀኑ ያመለክታል። ቀኝና ግራ ባሉት መቅደሶችላይ ያሉት ሥዕሎች ደግሞ ፩ኛው ጥምቀትን ፪ኛው ኪዳነ ምሕረትን ያመለክታሉ። በደቡብ በኩል ደግሞ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያን ጉዳት ለዓለም መንግሥታት ማኅበር ያመለከቱበትን የጀኔቭ ጉባኤ የሚያመለክት ሥዕል ይገኛል። በሰሜን በኩል ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱን ወደ ኢትዮጵያ መመለስና በኦሜድላ ላይ ሰንደቅ ዓላማውን ሲተክሉ ያሳያል። በምዕራብ በኩል የኢትዮጵያ ሰማዕታት ዐጽም ከልዩ ልዩ ቦታዎች ተሰብስቦ በክብር ወደዚህ ቅዱስ ቦታ መግባቱን የሚያመለክት ሥዕል ይገኛል። ሌሎች ሥዕሎች በአቶ አገኘሁ እንግዳ፤ በአቶ እምአላፍ ኅሩይ፤ አቶ አለፈለገ ሰላም እና አቶ መዝሙር ዘዳዊት የተሣሉ፦ ፩ኛ/ የኢየሱስ ክርስቶስን ዕርገት የሚያመለክት ከፍ ብሎ ከኮፖላው ላይ ፪ኛ/ የኢየሱስ ክርስቶስን ዳግመኛ ምጽዐት የሚያስታውስ ሥዕል ፫ኛ/ የሀገርና የውጭ አገር ቅዱሳን ሥዕሎች ይገኛሉ። ዋቢ ምንጭ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሐዋርያዊ ድርጅት፣ “ትንሣኤ፡ የሃያ አምስት ዓመታት መንፈሳዊ እርምጃ” (፲፱፻፶፱ ዓ/ም) ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት። አብያተ ክርስቲያናት አዲስ አበባ
9050
https://am.wikipedia.org/wiki/%C2%AB%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%A5%E1%8B%93%E1%8B%8A%20%E1%88%98%E1%89%A5%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%80%E1%8D%8B%E1%8B%8A%20%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%8C%BD%C2%BB
«የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ»
ስለሰብአዊ መብቶች ለማስተማር የሚረዱ አንዳንድ ዘዴዎች። በዩኔስኮ ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ኮሚሽን ተተረጎመ አንቀጽ ፩፤ የሰው ልጅ ሁሉ ሲወለድ ነጻና በክብርና በመብትም እኩልነት ያለው ነው። የተፈጥሮ ማስተዋልና ሕሊና ስላለው አንዱ ሌላውን በወንድማማችነት መንፈስ መመልከት ይገባዋል። አንቀጽ ፪፤ እያንዳንዱ ሰው የዘር የቀለም የጾታ የቋንቋ የሃይማኖት የፖለቲካ ወይም የሌላ ዓይነት አስተሳሰብ የብሔራዊ ወይም የኀብረተሰብ ታሪክ የሀብት የትውልድ ወይም የሌላ ደረጃ ልዩነት ሳይኖሩ በዚሁ ውሳኔ የተዘረዘሩት መብቶችንና ነጻነቶች ሁሉ እንዲከበሩለት ይገባል። ከዚህም በተቀረ አንድ ሰው ከሚኖርበት አገር ወይም ግዛት የፖለቲካ የአገዛዝ ወይም የኢንተርናሽናል አቋም የተነሳ አገሩ ነጻም ሆነ በሞግዚትነት አስተዳደር ወይም እራሱን ችሎ የማይተዳደር አገር ተወላጅ ቢሆንም በማንኛውም ዓይነት ገደብ ያለው አገዛዝ ሥር ቢሆንም ልዩነት አይፈጸምበትም። አንቀጽ ፫፤ እያንዳንዱ ሰው የመኖር፣ በነጻነትና በሰላም የመኖሩ መጠበቅ መብት አለው። አንቀጽ ፬፤ ማንም ሰው ቢሆን በባርነት አይገዛም። ባርነትና የባሪያ ንግድም በማንኛውም ዓይነት ክልክል ነው። አንቀጽ ፭፤ ማንም ሰው ቢሆን የጭካኔ ስቃይ እንዳይደርስበት ወይም ከሰብዓዊ አፈጻጸም ውጭ የሆነ የተዋረድ ተግባር ወይም ቅጣት አይፈጸምበትም። አንቀጽ ፮፤ እያንዳንዱ ሰው በሕግ ፊት በሰው ዘርነቱ የመታወቅ መብት አለው። አንቀጽ ፯፤ ሰው ሁሉ በሕግ ፊት እኩል ነው። ያለአንዳች ልዩነትም ሕጉ ደህንነቱን እንዲጠበቅለት እኩል የሆነ መብት አለው። ይህንን ውሳኔ በመጣስ ከሚደረግ ልዩነት ለማድረግ ከሚነሳሳ እንዲጠበቅ ሁሉም የእኩል መብት አለው። አንቀጽ ፰፤ እያንዳንዱ ሰው በሕገ መንግስቱ ወይም በሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች ከሚጥሱ ድርጊቶች ከፍተኛ በሆኑ ብሔራዊ የፍርድ ባለስልጣኖች ፍጹም በሆነ መንገድ እንዲወገድለት መብት አለው። አንቀጽ ፱፤ ማንም ሰው ያለፍርድ ተይዞ እንዲታሰር ወይም በግዛት እንዲኖር አይደረግም። አንቀጽ ፲፤ እያንዳንዱ ሰው በመብቶቹና በግዴታዎቹ አፈጻጸም እንዲሁም በሚከሰስበት ማንኛውም ዓይነት የወንጀል ክስ ነጻ በሆነና በማያዳላ የፍርድ ሸንጎ በትክክለኛና በይፋ ጉዳዩ እንዲሰማለት የሙሉ እኩልነት መብት አለው። አንቀጽ ፲፩፤ ፩/፡ በወንጀል ክስ የተከሰሰ ማንኛውም ሰው ለመከላከያው አስፈላጊዎች የሆኑትን ሁሉ አቅርቦ በሚከራከርበት የይፋ ፍርድ ቤት በሕግ መሠረት ወንጀለኛ መሆኑ እስቲረጋገጥበት ድረስ ከወንጀል ነጻ እንደሆነ የመቆጠር መብት አለው። ፪/፡ ማንም ሰው በብሔራዊ ወይም በኢንተርናሽናል ሕግ አንድ ነገር ወንጀል ሆኖ ባልተደነገገበት ጊዜ በፈጸመው ወይም ባልፈጸመው ማንኛውም ሥራ ወንጀለኛ ሆኖ አይከሰስም። ወይም ወንጀሉ በተፈጸመበት ጊዜ ከተደነገገው ቅጣት ይበልጥ አይፈረድበትም። አንቀጽ ፲፪፤ ማንም ሰው በግል ኑሮው በቤተሰቡ ውስጥ በቤቱ ወይም በሚጻጻፈው ደብዳቤ በፍርድ ያልተለየ ጣልቃ ገብነት ወይም ክብሩን የሚነካና ስሙን የሚያጎድፍ ተቃውሞ አይፈጸምበትም። እያንዳንዱ ሰው ከእንደዚህ ያለ ጣልቃ ገብነት ወይም የሚጎዳ ተግባር ሕግ እንዲከላከልለት መብት አለው። አንቀጽ ፲፫፤ ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው በየብሔራዊ ወሰን ክልሉ የመዘዋወርና የመኖር ነጻነት መብት አለው። ፪/፡ እያንዳንዱ ሰው ከማንኛውም አገር ሆነ ከራሱ አገር ወጥቶ እንደገና ወደ አገሩ የመመለስ መብት አለው። ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው ከጭቆና ሸሽቶ በሌሎች አገሮች ጥገኝነትን የመጠየቅና በደህና የመኖር መብት አለው። ፪/፡ ፖለቲካዊ ካልሆኑ ወንጀሎች ወይም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ዓላማዎችን ከሚቃረኑ ሥራዎች የተነሳ በሚደርሱ ክሶች ምክንያት ከሆነ ይህ መብት ሊያገለግል አይችልም። ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው የዜግነት መብት አለው። ፪/፡ ማንም ሰው ያለፍርድ ዜግነቱ አይወሰድበትም ወይም ዜግነቱን የመለወጥ መብት አይነፈገውም። ፩/፡ አካለ መጠን የደረሱ ወንዶችና ሴቶች በዘር በዜግነት ወይም በሃይማኖት ልዩነት ሳይወሰኑ ጋብቻን የመፈጸምና ቤተሰብን የመመሥረት መብት አላቸው፤ ጋብቻ በመፈጸም በጋብቻ ጊዜና ጋብቻ በሚፈርስበትም ጊዜ እኩል መብት አላቸው። ፪/፡ ጋብቻ የሚፈጸመው ጋብቻ ለመፈጸም በሚፈልጉ ሁለቱም ወገኖች በሚያደርጉት ነጻና ሙሉ ስምምነት መሠረት ብቻ ነው። ፫/፡ ቤተሰብ በኀብረ ሰብ የተፈጥሮና መሰረታዊ ክፍል ስለሆነ በኀብረሰቡና በመንግሥቱም ደህንነቱ እንዲጠበቅለት ይገባል። ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው ብቻውን ወይም ከሌሎች ጋር በኀብረት ሆኖ የኀብረት ባለቤትነት መብት አለው። ፪/፡ ማንም ሰው ያለፍርድ ንብረቱ አይወሰድበትም። እያንዳንዱ ሰው የሃሳብ የሕሊናና የሃይማኖት ነጻነት መብት አለው። ይህም መብት ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የመለወጥ ነጻነትንና ብቻውን ወይም ከሌሎች ጋር በኀብረት በይፋ ወይም በግል ሆኖ ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የማስተማር፣ በተግባር የመግለጽ የማምለክና የማክበር ነጻነትን ይጨምራል። እያንዳንዱ ሰው የሐሳብና ሐሳቡን የመግለጽ መብት አለው። ይህም መብት ያለጣልቃ ገብነት በሐሳብ የመጽናትንና ዜናን ወይም ሐሳቦችን ያላንዳች የድንበር ገደብ የማግኘትን የመቀበልን ወይም የማካፈልን ነጻነትም ይጨምራል። ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው በሰላም የመሰብሰብና ግንኙነት የማድረግ ነጻነት መብት አለው። ፪/፡ ማንም ሰው የአንድ ማኀበር አባል እንዲሆን አይገደድም። ፩/፡ እያንዳንዱ ሰው በቀጥታ ወይም ነጻ በሆነ መንገድ በተመረጡ እንደራሴዎች አማካኝነት በአገሩ መንግስት የመካፈል መብት አለው። ፪/፡ እያንዳንዱ ሰው በአገሩ የህዝብ አገልግሎት እኩል የማግኘት መብት አለው። ፫/፡ የመንግስት ሥልጣን መሠረቱ የሕዝቡ ፈቃድ መሆን አለበት። ይህም ፈቃድ ለሁሉም እኩል በሆነ በምሥጢር በሚደረግ የድምፅ መስጠት ምርጫ ወይም በተመሳሳይ ሁኔታ በየጊዜውና በትክክል በሚፈጸሙ ምርጫዎች እንዲገለጽ መሆን አለበት። እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የኀብረ፡ ሰብ፡ አባል፡ እንደመሆኑ፡ በኀብረ፡ ሰብ፡ ደህንነቱ፡ እንዲጠበቅ፡ መብት፡ አለው። እንዲሁም፡ በብሔራዊ፡ ጥረትና፡ በኢንተርናሽናል፡ መተባበር፡ አማካይነትና፡ በእያንዳንዱ፡ መንግስት፡ ድርጅትም፡ የሀብት፡ ምንጮች፡ መሰረት፡ ለክብሩና፡ ለሰብዓዊ፡ አቅሙ፡ ነጻ፡ እድገት፡ የግድ፡ አስፈላጊ፡ የሆኑት፡ የኤኮኖሚ፡ የማኀበራዊ፡ ኑሮና፡ የባህል፡ መብቶች፡ በተግባር፡ እንዲገለጹለት፡ መብት፡ አለው። ፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የመሥራት፡ የሥራ፡ ነጻ፡ ምርጫና፡ ለሥራም፡ ትክክለኛና፡ ተስማሚ፡ የአሠራር፡ ሁኔታዎችና፡ ሥራም፡ እንዳያጣ፡ መብት፡ አለው። ፪/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ያላንዳች፡ ልዩነት፡ ማድረግ፡ ለአንድ፡ ዓይነት፡ ሥራ፡ እኩል፡ የሆነ፡ ደመወዝ፡ የማግኘት፡ መብት፡ አለው። ፫/፡ በሥራ፡ ላይ፡ ያለ፡ ሰው፡ ለእራሱና፡ ለቤተሰቡ፡ ለሰብዓዊ፡ ክብር፡ ተገቢ፡ የሆነ፡ ኑሮን፡ የሚያስገኝለትና፡ ካስፈለገም፡ በሌሎች፡ የኀብረሰብ፡ ደህንነት፡ መጠበቂያ፡ ዘዴዎች፡ የተደገፈ፡ ትክክለኛና፡ ተስማሚ፡ ዋጋውን፡ የማግኘት፡ መብት፡ አለው። ፬/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ጥቅሞቹን፡ ለማስከበር፡ የሙያ፡ ማኀበሮችን፡ ለማቋቋምና፡ ማኀበርተኛ፡ ለመሆን፡ መብት፡ አለው። እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የዕረፍትና፡ የመዝናናት፡ እንዲሁም፡ በአግባብ፡ የተወሰኑ፡ የሥራ፡ ሰዓቶች፡ እንዲኖሩትና፡ በየጊዜው፡ የዕረፍት፡ ጊዜያትን፡ ከደመወዝ፡ ጋር፡ የማግኘት፡ መብት፡ አለው። ፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ለእራሱና፡ ለቤተሰቡ፡ ጤንነትና፡ ደህንነት፡ ምግብ፣ ልብስ፣ ቤትና፡ ሕክምና፡ አስፈላጊ፡ የማኀበራዊ፡ ኑሮ፡ አገልግሎቶችም፡ ጭምር፡ የሚበቃ፡ የኑሮ፡ ደረጃ፡ ለማግኘት፡ መብት፡ አለው። ሥራ፡ ሳይቀጠር፡ ቢቀር፡ ቢታመም፡ ለመሥራት፡ ባይችል፡ ባል፡ ወይም፡ ሚስት፡ ቢሞት፡ ቢያረጅ፡ ወይም፡ ከቁጥጥሩ፡ ውጭ፡ በሆኑ፡ ምክንያቶች፡ መሰናከል፡ ቢገጥመው፡ ደህንነቱ፡ እንዲጠበቅለት፡ መብት፡ አለው። ፪/፡ ወላድነትና፡ ሕጻንነት፡ ልዩ፡ ጥንቃቄና፡ እርዳታ፡ የማግኘት፡ መብት፡ አላቸው፤ በጋብቻ፡ ወይም፡ ያለጋብቻ፡ የሚወለዱ፡ ሕጻናትም፡ የተመሳሳይ፡ የደህንነታቸው፡ መጠበቅ፡ መብት፡ አላቸው። ፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የመማር፡ መብት፡ አለው። ትምህርት፡ ቢያንስ፡ ቢያንስ፡ በአንደኛ፡ ደረጃና፡ መሰረታዊ፡ ደረጃዎች፡ በነጻ፡ ሊሆን፡ ይገባል። የአንደኛ፡ ደረጃ፡ ትምህርት፡ መማር፡ ግዴታ፡ ነው። የቴክኒክና፡ የልዩ፡ ልዩ፡ ሙያ፡ ትምህርት፡ በጠቅላላው፡ የከፍተኛ፡ ደረጃ፡ ደግሞ፡ በችሎታ፡ መሠረት፡ ለሁሉም፡ እኩል፡ መሰጠት፡ አለበት። ፪/፡ ትምህርት፡ ለእያንዳንዱ፡ ሰው፡ ሁኔታ፡ ማሻሻያና፡ ለሰብዓዊ፡ መብቶችም፡ መሠረታዊ፡ ነጻነቶች፡ ክብር፡ ማዳበርያ፡ የሚውል፡ መሆን፡ አለበት። እንዲሁም፡ የተለያየ፡ ዘር፡ ወይም፡ ሃይማኖት፡ ባሏቸው፡ ሕዝቦች፡ መካከል፡ ሁሉ፡ መግባባትን፡ ተቻችሎ፡ የመኖርንና፡ የመተባበርን፡ መንፈስ፡ የሚያጠነክርና፡ የተባበሩት፡ መንግሥታት፡ ድርጅት፡ ሰላምን፡ ለመጠበቅ፡ የሚፈጽማቸው፡ ተግባሮች፡ እንዲስፋፋ፡ የሚያበረታቱ፡ መሆን፡ አለበት። ፫/፡ ወላጆች፡ ለልጆቻቸው፡ ለመስጠት፡ የሚፈልጉትን፡ ትምህርት፡ ለመምረጥ፡ የቅድሚያ፡ መብት፡ አላችው።፡ ፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ በኀብረ፡ ሰቡ፡ የባህል፡ ኑሮ፡ በነጻ፡ መካፈልና፡ በኪነ፡ ጥበብ፡ ለመጠቀም፡ በሳይንስ፡ እርምጃና፡ በጥቅሞቹም፡ ለመሳተፍ፡ መብት፡ አለው። ፪/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ከደረሰው፡ ማንኛውም፡ የሳይንስ፡ የድርሰትና፡ የኪነ፡ ጥበብ፡ ሥራ፡ የሚያገኘው፡ የሞራሉንና፡ የሃብት፡ ጥቅሞች፡ እንዲከበሩለት፡ መብት፡ አለው። እያንዳንዱ፡ ሰው፡ በዚህ፡ ውሳን፡ ውስጥ፡ የተዘረዘሩት፡ መብቶችና፡ ነጻነቶች፡ በሙሉ፡ በተግባር፡ እንዲውሉ፡ ለሚደረግባቸው፡ የኀብረሰብና፡ የኢንተርናሽናል፡ ሥርዓት፡ የመጠቀም፡ መብት፡ አለው። ፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የራሱ፡ ነጻነትና፡ ሙሉ፡ መሻሻል፡ በሚያገኝበት፡ ኀብረሰብ፡ ውስጥ፡ የሚፈጽማቸው፡ ግዴታዎች፡ ይኖሩበታል። ፪/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ በመብቶቹ፡ በነጻነቶቹ፡ በሚጠቀምበት፡ ጊዜ፡ የሚታገደው፡ የሌሎችን፡ መብቶችና፡ ነጻነቶች፡ በሚገባ፡ ለማሰከበር፡ ብቻ፡ በተደነገጉ፡ ሕጎችና፡ የግብረ፡ ገብነትን፡ የጠቅላላውን፡ ሕዝብ፡ ፀጥታና፡ ደህንነት፡ በዴሞክራቲክ፡ ማኀበራዊ፡ ኑሮ፡ ትክክለኛ፡ የሆነው፡ ተፈላጊ፡ ጉዳይ፡ ለማርካት፡ በተወሰነው፡ ብቻ፡ ነው። ፫/፡ እነዚህ፡ መብቶችና፡ ነፃነቶች፡ በማንኛውም፡ ሁኔታ፡ የተባበሩት፡ መንግሥታት፡ ድርጅት፡ መሰረት፡ ዓላማዎች፡ ተቃራኒ፡ በሆነ፡ መንገድ፡ ሊፈጸሙ፡ አይገባቸውም። በዚህ ውሳኔ ከላይ የተዘረዘረው ሁሉ በዚሁ ውስጥ የተጠቀሱትን ማናቸውም መብቶች ወይም ነጻነቶች ለማበላሸት በታሰበ ማንኛውም ዓይነት ተግባር ለማዋል ወይም ድርጊትን ለመፈጸም ለማንኛውም መንግሥት ወይም ድርጅት ወይም ሰው የተባሉ አይተረጎሙም። የፖለቲካ ጥናት
1064
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8B%B3%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8A%83%E1%8B%AD%E1%88%88%20%E1%88%A5%E1%88%8B%E1%88%B4
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ
ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ (ቀ.ኃ.ሥ.) ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የኢትዮጵያ ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ። ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ ሐምሌ ፲፮ ፡ ቀን ፡ ፲፰፻፹፬ ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ ራስ መኰንን ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት ፡ ኤጀርሳ ፡ ጎሮ ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ ሐረርጌ ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ። በ፲፰፻፺፱ ፡ የሲዳሞ ፡ አውራጃ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። በ፲፱፻፫ ዓ.ም. ፡ የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሲሆኑ ፣ በጣም ፡ ብዙ ፡ ሺህ ፡ ተከታዮች ፡ ነበሩዋቸውና ፡ ልጅ ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ በኅይል ፡ እንዳያስወጡ ፤ እያሱም ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ አገረ ፡ ገዥነት ፡ እንዳይሽሯቸው ፡ የሚል ፡ ስምምነት ፡ ተዋዋሉ። ዳሩ ፡ ግን ፡ እያሱ ፡ ሃይማኖታቸውን ፡ ከክርስትና ፡ ወደ ፡ እስልምና ፡ እንደቀየሩ ፡ የሚል ፡ ማስረጃ ፡ ቀረበና ፡ ብዙ ፡ መኳንንትና ፡ ቀሳውስት ፡ ስለዚህ ፡ ኢያሱን ፡ አልወደዱዋቸውም ፡ ነበር። ከዚህም ፡ በላይ ፡ እያሱ ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ ከአገረ ፡ ገዥነታቸው ፡ ለመሻር ፡ በሞከሩበት ፡ ወቅት ፡ ስምምነታቸው ፡ እንግዲህ ፡ ተሠርዞ ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ ለወገናቸው ፡ ከስምምነቱ ፡ ተለቅቀው ፡ በዚያን ፡ ጊዜ ፡ እሳቸው ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ አስወጡ። እንግዲህ ፡ በ፲፱፻፱ ፡ ዓ.ም. ፡ መኳንንቱ ፡ ዘውዲቱን ፡ ንግሥተ ፡ ነገሥት ፡ ሆነው ፡ አድርገዋቸው ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ እንደራሴ ፡ ሆኑ። ከዚህ ፡ ወቅት ፡ ጀምሮ ፡ ተፈሪ ፡ በኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ባለሙሉ ፡ ሥልጣን ፡ ነበሩ። በመስከረም ፳፯ ፡ ቀን ፡ ፲፱፻፳፩ ፡ ዓ.ም. ፡ የንጉሥነት ፡ ማዕረግ ፡ ተጨመረላችው። በ፲፱፻፳፪ ዓ.ም ፡ ንግሥት ፡ ዘውዲቱ ፡ አርፈው ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ሆኑና ፡ ጥቅምት ፳፫ ፡ ቀን ፡ ፲፱፻፳፫ ዓ.ም. ፡ ብዙ ፡ የውጭ ፡ ልዑካን ፡ በተገኙበት ፡ ታላቅ ፡ ሥነ-ሥርዓት ፡ ቅብዓ ፡ ቅዱስ ፡ ተቀብተው ፡ እሳቸውና ፡ ሚስታቸው ፡ እቴጌ ፡ መነን ፡ ዘውድ ፡ ጫኑ። በንግሥ ፡ በዓሉ ፡ ዋዜማ ፡ ጥቅምት ፳፪ ፡ ቀን ፡ የትልቁ ፡ ንጉሠ-ነገሥት ፡ የዳግማዊ ፡ ዓፄ ፡ ምኒልክ ፡ ሐውልት ፡ በመናገሻ ፡ ቅዱስ ፡ ጊዮርጊስ ፡ ቤተ-ክርስቲያን ፡ አጠገብ ፤ ለዘውድ ፡ በዓል ፡ የመጡት ፡ እንግዶች ፡ በተገኙበት ፡ ሥርዐት ፣ የሐውልቱን ፡ መጋረጃ ፡ የመግለጥ ፡ ክብር ለብሪታንያ ፡ ንጉሥ ፡ ወኪል ፡ ለ(ዱክ ፡ ኦፍ ፡ ግሎስተር) ፡ ተሰጥቶ ፡ ሐውልቱ ፡ ተመረቀ። ለንግሥ ፡ ስርዐቱ ፡ ጥሪ ፡ የተደረገላቸው ፡ የውጭ ፡ አገር ፡ ልኡካን ፡ ከየአገራቸው ፡ ጋዜጠኞች ፡ ጋር ፡ ከጥቅምት ፰ ፡ ቀን ፡ ጀምሮ ፡ በየተራ ፡ ወደ ፡ አዲስ ፡ አበባ ፡ ገብተው ፡ ስለነበር ፡ ሥርዓቱ ፡ በዓለም ፡ ዜና ፡ ማሰራጫ ፡ በየአገሩ ፡ ታይቶ ፡ ነበር። በተለይም ፡ በብሪታንያ ፡ ቅኝ ፡ ግዛት ፡ በጃማይካ ፡ አንዳንድ ፡ ድሀ ፡ ጥቁር ፡ ሕዝቦች ፡ ስለ ፡ ማዕረጋቸው ፡ ተረድተው ፡ የተመለሰ ፡ መሢህ ፡ ነው ፡ ብለው ፡ ይሰብኩ ፡ ጀመር። እንደዚህ ፡ የሚሉት ፡ ሰዎች ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ድረስ ፡ ስለ ፡ ፊተኛው ፡ ስማቸው ፡ «ራስ ፡ ተፈሪ» ፡ ትዝታ ፡ ራሳቸውን ፡ «ራስታፋራይ» ፡ (ራሰተፈሪያውያን) ፡ ብለዋል። ዓጼ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ዘውድ ፡ እንደጫኑ ፡ የአገሪቱን ፡ የመጀመሪያ ፡ ሕገ-መንግሥት ፡ እንዲዘጋጅ ፡ አዝዘው ፡ በዘውዱ ፡ አንደኛ ፡ ዓመት ፡ በዓል ፡ ጥቅምት ፳፫ ፡ ቀን ፡ ፲፱፻፳፬ ፡ ዓ.ም. ፡ በአዲሱ ፡ ምክር ፡ ቤት ፡ (ፓርላማ) ፡ ለሕዝብ ፡ ቀረበ። ከዚህም ፡ በላይ ፡ ብዙ ፡ የቴክኖዎሎጂ ፡ ስራዎችና ፡ መሻሻያዎች ፡ ወደ ፡ ኢትዮጵያ ፡ ከውጭ ፡ አገር ፡ አስገቡ። በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. ፡ የሙሶሊኒ ፡ ፋሺስት ፡ ሠራዊት ፡ ኢትዮጵያን ፡ በወረረ ፡ ጊዜ ፡ ጃንሆይ ፡ ሕዝባቸውን ወራሪውን በሙሉ ለመቃወም እንዳስነሡና የከተት ዐዋጆቻቸው በታሪክ ገጾች ይዘገባሉ። በዐዋጅ መሠረት የዘመቻው ጊዜ እስቲያልቅ ድረስ ለሚታግሉ ነጋዶች ከቀረጥ አስተስርየት ሰጣቸው። እራሳቸው በቆራጥነት ፡ ከታገሉ ፡ በኋላ ፡ የጠላቱ ፡ ጦር ፡ ኅይል ፡ ግን ፡ በመጨረሻ ፡ ወደ ፡ እንግሊዝ ፡ አገር ፡ ለጊዜው ፡ አሰደዳቸው። ወደ ፡ ጄኔቭ ፡ ስዊስ ፡ ወደ ፡ ዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ማኅበር ፡ ሄደው ፡ ስለ ፡ ጣልያኖች ፡ የዓለምን ፡ እርዳታ ፡ በመጠየቅ ፡ ተናገሩ። የዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ግን ፡ ብዙ ፡ አላደረጉም። በ፲፱፻፴፪ ዓ.ም. ፡ ግን ፡ አውሮፓ ፡ ሁሉ ፡ በሁለተኛው ፡ የዓለም ፡ ጦርነት ፡ ተያዘ። የእንግሊዝ ፡ ሠራዊቶች ፡ ለኢትዮጵያ ፡ አርበኞች ፡ እርዳታ ፡ በመስጠት ፡ ጣልያኖች ፡ ተሸንፈው ፡ በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. ፡ ኢትዮጵያን ፡ ተዉ። ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ አዲስ ፡ አበባን ፡ እንደገና ፡ የገቡበት ፡ ቀን ፡ ከወጡበት ፡ ቀን ፡ በልኩ ፡ ዕለት ፡ አምስት ፡ ዓመት ፡ በኋላ ፡ ነበረ። ከዚህ ፡ በኋላ ፡ በ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ፡ የሕዝቦችን ፡ መብቶችና ፡ ተከፋይነት ፡ በመንግሥት ፡ አስፋፍቶ ፡ ሁለቱ ፡ ምክር ፡ ቤቶች ፡ እንደመረጡ ፡ አደረገ። በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ፡ ግርማዊነታቸው ፡ የአፍሪካ ፡ አንድነት ፡ ድርጅት ፡ በአዲስ ፡ አበባ ፡ እንዲመሠረት ፡ ብዙ ፡ ድጋፍ ፡ ሰጡ። በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ፡ ወደ ፡ ካሪቢያን ፡ ጉብኝት ፡ አድርገው ፡ የጃማይካ ፡ ራስታዎች ፡ ተገኛኙ። በ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ በማርክሲስት ፡ አብዮት ፡ ደርግ ፡ ሥልጣን ፡ ያዙና ፡ እሳቸው ፡ በእሥር ፡ ቤት ፡ ታሰሩ። በሚከተለው ፡ ዓመት ፡ ከተፈጥሮ ፡ ጠንቅ ፡ እንደ ፡ አረፉ ፡ አሉ ፤ ሆኖም ፡ ለምን ፡ እንደ ፡ ሞቱ ፡ ስለሚለው ፡ ጥያቄ ፡ ትንሽ ፡ ክርክር ፡ አለ። ብዙ ፡ ራስታዎች ፡ ደግሞ ፡ አሁን ፡ እንደሚኖሩ ፡ ይላሉ። የዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ የትውልድ ፡ ስም ፡ ልጅ ፡ ተፈሪ ፡ መኮንን ፡ ነው። ስመ-መንግሥታቸው ፡ ግርማዊ ፡ ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ዘኢትዮጵያ ፡ ነበር። ሞዓ ፡ አንበሣ ፡ ዘእምነገደ ፡ ይሁዳ ፡ ሥዩመ ፡ እግዚአብሔር ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ዘኢትዮጵያ ፡ የሚለው ፡ የሰሎሞናዊ ፡ ሥረወ-መንግሥት ፡ ነገሥታት ፡ መጠሪያም ፡ በንጉሠ-ነገሥቱ ፡ አርማ ፡ እና ፡ ሌሎች ፡ ይፋዊ ፡ ጽሑፎች ፡ ላይ ፡ ከመደበኛው ፡ ማዕረግ ፡ ጋር ፡ ይጠቀስ ፡ ነበር። ጃንሆይ ፣ ታላቁ ፡ መሪ ፡ እና ፡ አባ ፡ ጠቅል ፡ በመባልም ፡ ይታወቁ ፡ ነበር። የንጉሶች ንጉስ እንደ ንጉሥ እና ንጉሠ ነገሥት በ1928 ደጃዝማች ባልቻ ሳፎ ትልቅ ታጣቂ ይዘው ወደ አዲስ አበባ ሲሄዱ የተፈሪ ስልጣን ፈታኝ ነበር። ተፈሪ ግዛቱን በግዛቶች ላይ ሲያጠናክር፣ ብዙ የሚኒሊክ ተሿሚዎች አዲሱን ደንብ ለማክበር ፈቃደኛ አልሆኑም። በተለይ በቡና የበለጸገው የሲዳሞ ግዛት አስተዳዳሪ (ሹም) አስተዳዳሪ ባልቻ ሳፎ በጣም አስጨናቂ ነበር። ለማእከላዊ መንግስት ያስተላለፈው ገቢ የተጠራቀመውን ትርፍ ያላሳየ ሲሆን ተፈሪ ወደ አዲስ አበባ አስጠራው። አዛውንቱ በከፍተኛ ድግሪ ገብተው በስድብ ብዙ ጦር ይዘው መጡ። የካቲት 18 ቀን ባልቻ ሳፎና የግል ጠባቂው አዲስ አበባ በነበሩበት ወቅት ተፈሪ ራስ ካሳ ሀይሌ ዳርጌን ጦር ገዝተው የሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ሹም ሆነው እንዲፈናቀሉ አመቻችተው በብሩ ወልደ ገብርኤል እራሳቸው በደስታ ዳምጠው ተተክተዋል። እንዲያም ሆኖ የባልቻ ሳፎ እርምጃ እቴጌ ዘውዲቱን በፖለቲካ ስልጣን ሰጥቷት ተፈሪን በሀገር ክህደት ለመወንጀል ሞከረች። በነሀሴ 2 የተፈረመውን የ20 አመት የሰላም ስምምነትን ጨምሮ ከጣሊያን ጋር ባደረገው በጎ ግንኙነት ተሞክሯል። በሴፕቴምበር ላይ፣ አንዳንድ የእቴጌይቱን አሽከሮች ጨምሮ የቤተ መንግስት ምላሽ ሰጪዎች ቡድን ተፈሪን ለማስወገድ የመጨረሻ ሙከራ አደረጉ። የመፈንቅለ መንግስት ሙከራው አጀማመሩ አሳዛኝ ሲሆን መጨረሻውም አስቂኝ ነበር። የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከተፈሪና ከሠራዊቱ ጋር በተፋጠጡ ጊዜ ምኒልክ መካነ መቃብር በሚገኘው ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ ውስጥ ተጠልለዋል። ተፈሪና ሰዎቹ ከበው በዘውዲቱ የግል ጠባቂ ብቻ ከበው። ብዙ የተፈሪ ካኪ የለበሱ ወታደሮች መጥተው ውጤቱን በትጥቅ ብልጫ ወሰኑ።የህዝብ ድጋፍ እና የፖሊስ ድጋፍ አሁንም ተፈሪ ጋር ቀረ። በመጨረሻም እቴጌይቱ ​​ተጸጽተው ጥቅምት 7 ቀን 1928 ተፈሪን ንጉስ አድርገው ዘውድ ጫኑባቸው (አማርኛ፡ “ንጉስ”)። የተፈሪ ንጉስ ሆኖ መሾሙ አነጋጋሪ ነበር። ወደ ግዛቱ ግዛት ከመሄድ ይልቅ እንደ እቴጌይቱ ​​ተመሳሳይ ግዛት ያዘ። ሁለት ነገሥታት አንዱ ቫሳል ሌላው ቀርቶ ንጉሠ ነገሥት (በዚህ ጉዳይ ላይ ንጉሠ ነገሥት) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ አንድ ቦታ ተይዘው አያውቁም። ወግ አጥባቂዎች ይህንን የዘውዳዊውን ክብር ነቀፋ ለማስተካከል ተነሳስተው የራስ ጉግሳ ቬለ አመጽን አስከትሏል። ጉግሳ ቬለ የእቴጌይቱ ​​እና የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት የሹም ባል ነበር። በ1930 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ ጦር አሰባስቦ ከጎንደር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ዘመቱ። መጋቢት 31 ቀን 1930 ጉግሳ ቬሌ ከንጉስ ተፈሪ ታማኝ ጦር ጋር ተገናኝቶ በአንኬም ጦርነት ተሸነፈ። ጉግሳ ቬለ የተገደለው በድርጊቱ ነው። ሚያዝያ 2 ቀን 1930 እቴጌ በድንገት ሲሞቱ የጉግሳ ቬለ የሽንፈትና የሞት ዜና በአዲስ አበባ ብዙም ተስፋፍቶ ነበር። ከተለየችው ግን የምትወደው ባለቤቷ፣ እቴጌ ጣይቱ በጉንፋን በሚመስል ትኩሳት እና በስኳር በሽታ መያዛቸው ተረጋግጧል።ዘውዲቱ ካረፉ በኋላ ተፈሪ እራሱ ንጉሠ ነገሥት ሆኖ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ "የኢትዮጵያ ነገሥታት ንጉሥ" ተብሎ ተጠራ። ህዳር 2 ቀን 1930 በአዲስ አበባ ቤተ ጊዮርጊስ ካቴድራል ዘውድ ተቀዳጁ። የዘውድ ሥርዓቱ በሁሉም መልኩ “እጅግ አስደናቂ ተግባር” ነበር፣ እና በመላው አለም የተውጣጡ የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላት እና ታላላቅ ባለስልጣናት ተገኝተዋል። በስብሰባው ላይ ከተገኙት መካከል የግሎስተር መስፍን (የኪንግ ጆርጅ አምስተኛ ልጅ)፣ ፈረንሳዊው ማርሻል ሉዊስ ፍራንቼት ዲኤስፔሬ እና የኢጣሊያ ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሳልሳዊን የሚወክል የኡዲን ልዑል ይገኙበታል። የዩናይትድ ስቴትስ፣ የግብፅ፣ የቱርክ፣ የስዊድን፣ የቤልጂየም እና የጃፓን ተላላኪዎች እንዲሁ ብሪታኒያ ደራሲ ኤቭሊን ዋግ ተገኝተው ስለ ዝግጅቱ ወቅታዊ ዘገባ ሲጽፉ አሜሪካዊው የጉዞ መምህር በርተን ሆልምስ የዝግጅቱን ብቸኛ የፊልም ቀረጻ አሳይቷል። . በዓሉ ከ3,000,000 ዶላር በላይ ወጪ እንደወጣበት አንድ የጋዜጣ ዘገባ ጠቁሟል። በስብሰባው ላይ ከነበሩት መካከል ብዙዎቹ የተትረፈረፈ ስጦታዎችን ተቀበሉ; በአንድ ወቅት የክርስቲያኑ ንጉሠ ነገሥት በዘውድ ሥርዓቱ ላይ ላልተገኝ አንድ አሜሪካዊ ጳጳስ በወርቅ የታሸገ መጽሐፍ ቅዱስ ልኮ ነበር፤ ነገር ግን በዘውዳዊው ዕለት ለንጉሠ ነገሥቱ ጸሎት ወስኗል። ኃይለ ሥላሴ የሁለት ምክር ቤት ሕግ አውጭ አካል የሚደነግገውን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የተጻፈ ሕገ መንግሥት ሐምሌ 16 ቀን 1931 ዓ.ም. ሕገ መንግሥቱ ሥልጣንን በባላባቶች እጅ እንዲይዝ አድርጓል፣ ነገር ግን በመኳንንቶች መካከል የዴሞክራሲ ደረጃዎችን አስቀምጧል፣ ወደ ዲሞክራሲያዊ አገዛዝ መሸጋገርን በማሳየት “ሕዝቡ ራሱን መምረጥ እስኪችል ድረስ” ያሸንፋል። ሕገ መንግሥቱ የዙፋኑን ሥልጣን በኃይለ ሥላሴ ዘሮች ብቻ ወስኖታል፤ ይህ ነጥብ የትግራይ መኳንንትንና የንጉሠ ነገሥቱን ታማኝ የአጎት ልጅ ራስ ካሳ ኃይለ ዳርጌን ጨምሮ የሌሎች ሥርወ መንግሥት መሳፍንት ተቀባይነት ያጣ ነበር። እ.ኤ.አ. በ1932 የጅማ ሱልጣኔት ዳግማዊ የጅማ ሱልጣን አባ ጅፋርን ህልፈት ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ገባ። ከጣሊያን ጋር ግጭት ኢትዮጵያ በ1930ዎቹ የታደሰ የኢጣሊያ ኢምፔሪያሊስት ዲዛይኖች ኢላማ ሆናለች። የቤኒቶ ሙሶሎኒ ፋሽስታዊ አገዛዝ ጣሊያን በአንደኛው ኢታሎ-አቢሲኒያ ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ የደረሰባትን ወታደራዊ ሽንፈት ለመበቀል እና በአድዋ ላይ በደረሰው ሽንፈት በሚገለጽ መልኩ “ሊበራል” ኢጣሊያ ሀገሪቱን ለመቆጣጠር ያደረገውን የከሸፈ ሙከራ ለመመከት ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው። ኢትዮጵያን መውረርም የፋሺዝምን ጉዳይ ሊያጠናክር እና የግዛቱን ንግግሮች ሊያበረታታ ይችላል። ኢትዮጵያ በጣሊያን ኤርትራ እና በጣሊያን ሶማሊላንድ ንብረቶች መካከል ድልድይ ትሰጣለች። ኢትዮጵያ በሊግ ኦፍ ኔሽን ውስጥ ያላት አቋም ጣሊያኖችን በ1935 ዓ.ም. በሊጉ የታሰበው “የጋራ ደህንነት” ምንም ፋይዳ አልነበረውም፣ እናም የሆአሬ-ላቫል ስምምነት የኢትዮጵያ ሊግ አጋሮች ጣሊያንን ለማስደሰት እያሴሩ እንደሆነ ሲገልጽ ቅሌት ተፈጠረ። ታህሣሥ 5 ቀን 1934 ጣሊያን በኦጋዴን ግዛት ወልወል ኢትዮጵያን ወረረ፣ ኃይለ ሥላሴ የሰሜን ሠራዊቱን ተቀላቅሎ በወሎ ጠቅላይ ግዛት በደሴ ዋና መሥሪያ ቤት አቋቋመ። በጥቅምት 3 ቀን 1935 የቅስቀሳ ትዕዛዙን አውጥቷል፡- በአገርህ ኢትዮጵያ የምትሞትበትን የሳል ወይም የጭንቅላት ጉንፋን መሞትን ከከለከልክ (በወረዳህ፣ በአባትህ እና በአገርህ) ጠላታችንን ለመቃወም ከሩቅ አገር እየመጣ ነው። እኛንም ደማችሁንም ባለማፍሰስ ከጸናችሁ ስለርሱ በፈጣሪያችሁ ትገሥጻላችሁ በዘርህም ትረገማለህ። ስለዚህ፣ የለመደው ጀግንነት ልብህን ሳትቀዘቅዝ፣ ወደፊት የሚኖረውን ታሪክህን እያስታወስክ በጽኑ ለመታገል ውሳኔህ ወጣ……በሰልፍህ ላይ ማንኛውንም ቤት ውስጥ ወይም ከብቶች እና እህል ውስጥ ያለውን ንብረት፣ ሳር እንኳን ሳይቀር ብትነካካ፣ ገለባና እበት ያልተካተተ፣ ከአንተ ጋር የሚሞተውን ወንድምህን እንደ መግደል ነው… አንተ፣ የአገር ልጅ፣ በተለያዩ መንገዶች የምትኖር፣ በሰፈሩበት ቦታ ለሠራዊቱ ገበያ አዘጋጅተህ፣ በአውራጃህም ቀን... ለኢትዮጵያ ነፃነት የሚዘምቱ ወታደሮች ችግር እንዳይገጥማቸው ገዥው ይነግርሃል። በወታደራዊ ካምፖች ውስጥ ለምታገበያዩት ለማንኛውም ነገር የዘመቻው ማብቂያ ድረስ የኤክሳይዝ ቀረጥ አይከፍሉም፡ ይቅርታ ሰጥቻችኋለሁ… ወደ ጦርነት እንድትሄዱ ከታዘዛችሁ በኋላ ግን ከዘመቻው ጠፍታችሁ ጠፍተዋል፣ እና በአካባቢው አለቃ ወይም በከሳሽ ሲያዙ, በውርስዎ መሬት, በንብረትዎ እና በሰውነትዎ ላይ ቅጣት ይደርስብዎታል; ከንብረትህ ሲሶውን ለከሳሹ እሰጣለሁ... ጥቅምት 19 ቀን 1935 ኃይለ ሥላሴ ለጦር ኃይሉ ለጠቅላይ አዛዡ ለራስ ካሳ እንዲህ የሚል ትእዛዝ ሰጡ። ድንኳን ስትተክሉ በዋሻዎች ፣ በዛፎች እና በእንጨት ላይ ፣ ቦታው ከእነዚህ ጋር የተቆራኘ ከሆነ እና በተለያዩ ፕላቶዎች ውስጥ የሚለያይ ከሆነ ። እርስ በርሳቸው በ30 ክንድ ርቀት ላይ ድንኳኖች ይተክላሉ። አይሮፕላን በሚታይበት ጊዜ ትላልቅ ክፍት መንገዶችን እና ሰፋፊ ሜዳዎችን ትቶ በሸለቆዎች እና በቆሻሻ ማጠራቀሚያዎች እና በዚግዛግ መንገዶች ዛፎች እና ጫካዎች ባሉበት ቦታ መሄድ አለበት ። አውሮፕላን ቦምብ ለመወርወር ሲመጣ ወደ 100 ሜትር ካልወረደ በስተቀር ይህን ለማድረግ አይመቸውም; ስለዚህ ለእንዲህ ዓይነቱ ተግባር ዝቅ ብሎ በሚበርበት ጊዜ አንድ ሰው ጥሩ እና በጣም ረጅም ሽጉጥ ያለው ቮሊ መተኮስ እና ከዚያም በፍጥነት መበተን አለበት። ሶስት አራት ጥይቶች ሲመቱ አውሮፕላኑ መውደቅ አይቀሬ ነው። ነገር ግን ለእንዲህ ዓይነቱ ተኩስ በተመረጠ መሳሪያ እንዲተኩሱ የታዘዙት እሳቶች ብቻ ይሁኑ፣ ምክንያቱም ሁሉም ሽጉጥ የያዘውን ቢተኮስ ጥይት ከማባከን እና ወንዶቹ ያሉበትን ቦታ ከመግለጽ ውጭ ምንም ጥቅም የለውም። አውሮፕላኑ እንደገና በሚነሳበት ጊዜ የተበተኑት ሰዎች ያሉበትን እንዳይያውቅ፣ አሁንም በጣም ቅርብ እስከሆነ ድረስ በጥንቃቄ ተበታትኖ መቆየት ጥሩ ነው። በጦርነት ጊዜ ጠመንጃውን በተጌጡ ጋሻዎች ፣ ጌጣጌጦች ፣ የብር እና የወርቅ ካባዎች ፣ የሐር ሸሚዝ እና መሰል ነገሮች ላይ ማነጣጠር ለጠላት ተስማሚ ነው ። ጃኬት ቢይዝም ባይኖረውም ጠባብ እጅጌ ያለው ሸሚዝ ከቀለማት ጋር ቢለብሱ ይመረጣል። ስንመለስ በእግዚአብሔር ረዳትነት የወርቅና የብር ጌጦቻችሁን መልበስ ትችላላችሁ። አሁን ሄዶ መታገል ነው። በጥንቃቄ እጦት ምንም አይነት ትልቅ ጉዳት እንዳይደርስባችሁ በማሰብ እነዚህን ሁሉ የምክር ቃላት እናቀርባለን። በተመሳሳይ ጊዜ በጦርነት ጊዜ ልናረጋግጥልዎ ደስተኞች ነን. ለኢትዮጵያ ነፃነት ስንል ደማችንን በመካከላችሁ ለማፍሰስ ተዘጋጅተናል... የጦርነቱ እድገት ከጥቅምት 1935 መጀመሪያ ጀምሮ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን ወረሩ። ነገር ግን በህዳር ወር የወረራው ፍጥነት በአስደናቂ ሁኔታ ቀነሰ እና የሃይለስላሴ ሰሜናዊ ሰራዊት "የገና ጥቃት" ተብሎ የሚጠራውን ለመጀመር ችሏል. በዚህ ጥቃት ወቅት ጣሊያኖች ወደ ቦታው እንዲመለሱ እና መከላከያ እንዲሰለፉ ተደርገዋል። እ.ኤ.አ. በ1936 መጀመሪያ ላይ የተምቤን የመጀመሪያው ጦርነት የኢትዮጵያን ጥቃት ግስጋሴ አቆመ እና ጣሊያኖች ጥቃታቸውን ለመቀጠል ተዘጋጁ። በአምባ አራዳም ጦርነት፣ በሁለተኛው የተምቤን ጦርነት እና በሽሬ ጦርነት የሰሜን ኢትዮጵያ ጦር ሽንፈትንና ውድመትን ተከትሎ ሀይለስላሴ በሰሜን ግንባር የመጨረሻውን የኢትዮጵያ ጦር ይዞ ሜዳውን ወሰደ። መጋቢት 31 ቀን 1936 በደቡብ ትግራይ በማይጨው ጦርነት በራሱ ጣሊያኖች ላይ የመልሶ ማጥቃት ጀመረ። የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ተሸንፎ ወደ ኋላ አፈገፈገ። የኃይለስላሴ ጦር ለቆ ሲወጣ ጣሊያኖች ታጥቀው ከኢጣሊያኖች የሚከፈላቸው ከአማፂ የራያ እና የአዘቦ ጎሳ አባላት ጋር በአየር ላይ ጥቃት ሰነዘሩ።ሃይለስላሴ ወደ ዋና ከተማቸው ከመመለሱ በፊት ከፍተኛ የመያዣ አደጋ ደርሶባቸው በላሊበላ የሚገኙትን አብያተ ክርስቲያናት በብቸኝነት ተጉዘዋል። የመንግስት ምክር ቤት ከፍተኛ ማዕበል ካለበት በኋላ አዲስ አበባን መከላከል ባለመቻሉ መንግስት ወደ ደቡብ ጎሬ ከተማ እንዲዛወር እና የንጉሰ ነገስቱን ባለቤት ወይዘሮ መነን አስፋውን እና የንጉሱን ባለቤት አቶ መነን አስፋውን እና የክልሉን መንግስት ለመጠበቅ ሲባል ወደ ደቡብ ጎሬ ከተማ እንዲዛወሩ ስምምነት ላይ ተደርሷል። የቀሩት የንጉሠ ነገሥቱ ቤተሰብ ወዲያውኑ ወደ ፈረንሣይ ሶማሌላንድ ይውጡ እና ከዚያ ወደ እየሩሳሌም ይቀጥሉ የስደት ውይይት ሃይለስላሴ ወደ ጎሬ ይሂድ ወይስ ቤተሰቡን ይሸኝ ይሆን በሚለው ጉዳይ ላይ ተጨማሪ ክርክር ከተደረገ በኋላ ከኢትዮጵያ ቤተሰባቸው ጋር ትቶ የኢትዮጵያን ጉዳይ በጄኔቫ ለሊግ ኦፍ ኔሽን እንዲያቀርብ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ውሳኔው በአንድ ድምፅ ባለመሆኑ በርካታ ተሳታፊዎች፣ ክቡር ብላታ ተክለ ወልደ ሐዋሪያትን ጨምሮ፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ከወራሪ ኃይል ፊት ይሰደዳል የሚለውን ሐሳብ አጥብቀው ተቃውመዋል። ኃይለ ሥላሴ የአጎታቸውን ልጅ ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴን በሌሉበት ልዑል ገዢ አድርገው ሾሟቸው፣ ግንቦት 2 ቀን 1936 ከቤተሰባቸው ጋር ወደ ፈረንሳይ ሶማሊላንድ አቅንተዋል። በሜይ 5 ማርሻል ፒዬትሮ ባዶሊዮ የጣሊያን ወታደሮችን እየመራ ወደ አዲስ አበባ ገባ፣ እና ሙሶሎኒ ኢትዮጵያን የጣሊያን ግዛት አወጀ። ቪክቶር አማኑኤል ሳልሳዊ አዲሱ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ተብሎ ታወጀ። በቀደመው ቀን ኢትዮጵያውያን በስደት ላይ የነበሩት የእንግሊዝ ክሩዘር ኤችኤምኤስ ኢንተርፕራይዝ ከፈረንሳይ ሶማሌላንድ ተነስተው ነበር። ወደ እየሩሳሌም የተጓዙት በእንግሊዝ የፍልስጤም ማንዴት ሲሆን የኢትዮጵያ ንጉሣዊ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ነበር። የንጉሠ ነገሥቱ ቤተሰብ ሃይፋ ላይ ከወረዱ በኋላ ወደ እየሩሳሌም ሄዱ። እዚያ እንደደረሱ ኃይለ ሥላሴና ሹማምንቶቻቸው ጉዳያቸውን በጄኔቫ ለማድረግ ተዘጋጁ። የሰለሞናዊው ሥርወ መንግሥት የዳዊት ቤት ዘር ነው ስለሚል የኢየሩሳሌም ምርጫ በጣም ምሳሌያዊ ነበር። ቅድስት ሀገሩን ለቆ የወጣው ኃይለ ሥላሴና አጃቢዎቻቸው በብሪቲሽ ክሩዘር ኤችኤምኤስ ኬፕታውን በመርከብ በመርከብ ወደ ጊብራልታር በማምራት ሮክ ሆቴል ገብተዋል። ከጅብራልታር ምርኮኞቹ ወደ ተራ መስመር ተላልፈዋል። ይህን በማድረግ የዩናይትድ ኪንግደም መንግስት ከመንግስት አቀባበል ወጪ ተረፈ። የጋራ ደህንነት እና የመንግሥታት ሊግ ፣ 1936 (አውሮፓዊ) ሙሶሎኒ ኢትዮጵያን ወረረ እና ወዲያው የራሱን "የጣሊያን ኢምፓየር" አወጀ። የሊግ ኦፍ ኔሽን ለኃይለ ሥላሴ በጉባኤው ላይ ንግግር እንዲያደርጉ ዕድል ከሰጣቸው በኋላ፣ ጣሊያን የሊጉን ልዑካን በግንቦት 12 ቀን 1936 አገለለ።በዚህም ሁኔታ ነበር ኃይለ ሥላሴ በሊግ ኦፍ ኔሽን አዳራሽ የገቡት፣ በሊግ ኦፍ ኔሽን ፕሬዝደንት ያስተዋወቁት። ጉባኤ እንደ "የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት" (). መግቢያው በርካታ የጣሊያን ጋዜጠኞችን በየጋለሪዎቹ ውስጥ በማሾፍ፣ በፉጨት እና በፉጨት እንዲፈነዳ አድርጓል። እንደ ተለወጠው፣ ቀደም ሲል የሙሶሎኒ አማች በሆነው በ ፊሽካ አውጥተው ነበር። የሮማኒያ ተወካይ የሆነው ኒኮላ ቲቱሌስኩ በምላሹ ወደ እግሩ ዘሎ "ከአረመኔዎች ጋር ወደ በሩ!" አለቀሰ እና ጥፋተኛ ጋዜጠኞች ከአዳራሹ ተወግደዋል። ኃይለ ሥላሴ አዳራሹ እስኪጸዳ ድረስ በእርጋታ ጠብቆ፣ በ20ኛው ክፍለ ዘመን እጅግ ቀስቃሽ ከነበሩት መካከል አንዳንዶቹ ያነሱት ንግግር “በግርማ ሞገስ” መለሱ። የሊጉ የስራ ቋንቋ የሆነው ፈረንሳይኛ አቀላጥፎ ቢያውቅም ሀይለስላሴ ታሪካዊ ንግግራቸውን በአፍ መፍቻው በአማርኛ መናገርን መርጧል። “በሊግ ላይ ያለው እምነት ፍጹም ስለነበር” አሁን ህዝቦቹ እየተጨፈጨፉ መሆኑን አስረግጦ ተናግሯል። በሊግ ኦፍ ኔሽን የኢትዮጵያን ሞገስ ያገኙት እነዚሁ የአውሮፓ መንግስታት ጣሊያንን እየረዱ የኢትዮጵያን ብድርና ቁሳቁስ እምቢ በማለት በወታደራዊ እና በሲቪል ኢላማ ላይ የኬሚካል ጦር መሳሪያ እየተጠቀመች መሆኑን ጠቁመዋል። የማካሌ ከተማን የመከለል ዘመቻ እየተካሄደ በነበረበት ወቅት ነበር የጣሊያን አዛዥ መንገድን በመፍራት አሁን አለምን ማውገዝ ያለበትን አሰራር የተከተለው። በአውሮፕላኑ ላይ ልዩ የሚረጩ መሳሪያዎች ተጭነዋል፣ ስለዚህም እንዲተኑ፣ ሰፊ በሆነ ክልል ላይ፣ ቅጣት የሚያስቀጣ ዝናብ። ዘጠኝ፣ አስራ አምስት፣ አስራ ስምንት አውሮፕላኖች እርስበርስ ተከትለው የሚወጡት ጭጋግ ቀጣይነት ያለው አንሶላ ፈጠረ። ስለዚህም ነበር ከጥር 1936 መጨረሻ ጀምሮ ወታደሮች፣ ሴቶች፣ ህፃናት፣ ከብቶች፣ ወንዞች፣ ሀይቆች እና የግጦሽ መሬቶች በዚህ ገዳይ ዝናብ ያለማቋረጥ ሰምጠው ነበር። ሕያዋን ፍጥረታትን ሁሉ በዘዴ ለማጥፋት፣ ውሃንና የግጦሽ መሬቶችን ለመመረዝ፣ የጣሊያን ትእዛዝ አውሮፕላኑን ደጋግሞ እንዲያልፍ አደረገ። ዋናው የጦርነት ዘዴ ይህ ነበር። የራሱ “12 ሚሊዮን ነዋሪ የሆኑ ትንንሽ ሰዎች፣ መሳሪያ የሌላቸው፣ ሃብት የሌላቸው” እንደ ጣሊያን ባሉ ትልቅ ሃይል የሚደርስበትን ጥቃት መቼም ሊቋቋሙት እንደማይችሉ በመጥቀስ 42 ሚሊዮን ህዝቦቿ እና “ያልተገደበ መጠን እጅግ በጣም ብዙ ሞት አድራጊ መሳሪያ”። ጥቃቱ ሁሉንም ትንንሽ ግዛቶችን እንደሚያሰጋ እና ሁሉም ትናንሽ ግዛቶች የጋራ ዕርምጃ በሌለበት ሁኔታ ወደ ቫሳል ግዛቶች እንዲቀነሱ ተከራክረዋል ። “እግዚአብሔርና ታሪክ ፍርድህን ያስታውሳል” ሲል ማኅበሩን መክሯል። የጋራ ደህንነት ነው፡ የመንግስታቱ ድርጅት ህልውና ነው። እያንዳንዱ ሀገር በአለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ የሚያኖረው እምነት ነው… በአንድ ቃል፣ አደጋ ላይ ያለው ዓለም አቀፋዊ ሥነ ምግባር ነው። ፊርማዎቹ ከስምምነት ዋጋ ጋር ተያይዘው የገቡት የፈራሚው ሃይሎች ግላዊ፣ ቀጥተኛ እና የቅርብ ፍላጎት እስካላቸው ድረስ ብቻ ነው? ንግግሩ ንጉሠ ነገሥቱን በዓለም ዙሪያ ላሉ ፀረ ፋሺስቶች ተምሳሌት ያደረጋቸው ሲሆን ታይምም “የአመቱ ምርጥ ሰው” ብሎ ሰይሞታል። እሱ ግን በጣም የሚፈልገውን ለማግኘት አልተሳካም-ሊጉ በጣሊያን ላይ ከፊል እና ውጤታማ ያልሆነ ማዕቀብ ብቻ ተስማማ። እ.ኤ.አ. በ 1937 የጣሊያንን ወረራ እውቅና ያልሰጡት ስድስት ሀገራት ብቻ ቻይና ፣ ኒውዚላንድ ፣ ሶቪየት ህብረት ፣ የስፔን ሪፐብሊክ ፣ ሜክሲኮ እና አሜሪካ። ጣልያን በአቢሲኒያ ላይ የጀመረችውን ወረራ በማውገዝ ባለመቻሉ የመንግሥታቱ ድርጅት (ሊግ ኦፍ ኔሽን) በተሳካ ሁኔታ ወድቋል ይባላል። ዋቢ ምንጭ ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ፣ ፩ኛው መጽሐፍ ፍሬ ከናፈር ቁ. ፫ የጃንሆይ ይፋዊ ዜና መዋዕል ከመጋቢት 1947 እስከ ነሐሴ 1949 ዓ.ም. ድረስ ያቀርባል ኃይለ ፡ ሥላሴ
9856
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%8C%83%E1%8B%9D%E1%88%9B%E1%89%BD%20%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%94%20%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%8A%85%E1%8A%95
ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን
ኪዳኔ ወልደመድኅን ዓርብ ሌሊት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፯ ዓ.ም ቡልጋ በከሰም ወረዳ፤ የለጥ ቀበሌ፤ ልዩ ስሙ ቡሄ አምባ በሚባለው ሥፍራ ላይ ከናታቸው ከወይዘሮ አስካለ ደጀን እና ከአባታቸው ከቀኛዝማች ወልደመድኅን አዩደረስ ተወልደው ነሐሴ ፲ ቀን በጥምቀት ስም ኪዳነ ማርያም ተሰይመው የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ። አባታችው ቀኛዝማች ወልደመድኅን ትውልድ ሃገራቸው ወበሪ ሲሆን፤ በዘመኑ የታወቁ ስመጥሩ ጠበቃ ነበሩ። ከወይዘሮ አስካለም ጋር የተገናኙት ሁለቱም እወረዳው ፍርድ ቤት ኮረማሽ ለየጉዳያቸው ሄደው እንደነበር ይነገራል። ኪዳነማርያምም እስከ ፲፪ ዓመት እድሜያቸው እዚያው ቡሄ አምባ ከአያታቸው አቶ ደጀን ደብሩ ቤት እንዳደጉና የቄስ ትምህርት ቤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደተከታተሉ ተጽፏል። ከዚህ በኋላ አባታቸው ቤት እያደጉ የአማርኛና የግእዝ ትምህርት አጠናቀዋል። አካለ መጠን ሲደርሱ በ፲፰ዓ መታቸው በ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. አዲስ አበባ በክብር ዘበኛ ደንብ ተቀጥረው ወዲያው በንጉሠ ነገሥቱ ትዕዛዝ ከስድሳ ዘጠኝ አዲስ ወታደሮች ጋር ባሌ ተመድበው እስከ ፲፱፻፳፯ ዓ.ም ድረስ በተራ ወታደርነት ከዚያም በ ሃምሳ ዓለቃና በባሻነት ማእረግ ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ሊወር ሲመጣ በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም በምስራቅ ደቡብ በደጃዝማች በየነ መርድ እና በጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ መሪነት፤ የመጀመሪያ ልጃቸው ዓለማየሁ በተወለደ በዘጠኝ ቀኑ፤ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ከጎባ ወደ ኦጋዴን ዘመቱ። በዚህ ጦር ግንባር ፱ ወራት ለበሽሊንዲ፤ ዋቢ ሸበሌ፤ እና የመሳሰሉ ሥፍራዎች ከ እነ ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም ጋር ሆነው ጠላትን ሲከላከሉ ከርመው ወደ ጎባ ተመለሱ። ከሰኔ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ከአሩሲ፤ ከሲዳሞ፤ ከሐረርና ኦጋዴን ወደ ጎባ በሃይል የመጣውን የጠላት ጦር በራሳቸው መሪነት ሲዋጉ ከርመው፤ መጨረሻ ላይ ተማም ከሚባለው ሥፍራ ላይ በተካሄደው ጦርነት ላይ ማምለጥ በማይቻልበት ኹኔታ በጠላት እጅ ወደቀው ተማረኩ። ጠላትም ለአምስት ወራት በጽኑ እሥራት ከያዛቸው በኋላ፤ በጥር ወር ፲፱፻፴ ዓ.ም ጣሊያን መሳሪያ አስታጥቆ በሽፍን መኪና ከጎባ ወሊሶ አምጥቶ እስር ላይ አዋላቸው። ባሻ ኪዳኔም እዚሁ እስር ቤት እያሉ አብረዋቸው ከታሰሩት መሀል በምስጢር ቃለ መሃላ በመስጠት መቶ ሰዎች አሳብረው እዚያ ያለውን የጠላት ጦር ፈጅተው ለመሸፈት ከወሰኑ በኋላ ወደ ባላምባራስ (በኋላ ደጃዝማች) ገረሱ ዱኪ የሚላክ ሰው በማፈላለግ ላይ እያሉ ጠላት ሰምቶ ኖሮ አጥብቆ ይከታታላቸው ጀመር። ይኼን ሲገነዘቡ ነገሩን አብርደው ሲጠባበቁ ወደ ባላምባራስ ገረሱ የላኩት ብሩ የሚባለው መልክተኛ ጥር ፲፭ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም በጠላት እጅ ተይዞ ቀኑን ሙሉ ሲመረመር ዋለ። ባሻ ኪዳኔም በዚያው ዕልት ከምሽቱ ፪ ሰዐት ሲሆን በቃለ መሃላ ያደራጇቸውን ሰዎች በያሉበት እየሄዱ ከነመሳሪያቸው እየሰበሰቡ ሲያከማቹ የጠላትም ዘቦች ነቅተው በተንቀቅ ተሰልፈው ይጠብቋቸው ጀመር። ባሻ ኪዳኔ ግን ወገኖቻቸውን ሸልሉ ብለው ሲያሸልሉ የጠላት ዘቦች ተደናግጠው እንዲያውም 'እነሱ ሳይተኩሱ አትተኩሱ' የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው ይጠባበቃሉ። ባሻ ኪዳኔም በዚህ ጊዜ ቃለ መሓላ ከሰጧቸው ፻ ሰዎች ውስጥ ፶፭ ወታደር ከነመሳሪያው፤ አራት ድግን መትረየስ፤ አስር ሣጥን ጥይት፤ ስድስት ሽጉጥ ከጠላት እጅ ነጥቀው እየተታኮሱ ሲወጡ የጠላት ኃይል ሃያ ወታደርና አንድ መትረየስ ከ ሁለት ሣጥን ጥይት ጋር ብቻ ገንጥሎ ሲያስቀርባቸው የተረፈውን መሳሪያና ወታደሮች ጋር ድል አድርገው ሸፈቱ። ወዲያውም ኩሳ ኪዳነምሕረት ከሚባል ሥፍራ ላይ ከባላምባራስ ገረሱ ጋር ተገናኙ። ከባላምባራስ ገረሱ ጋር ከተቀላቀሉ በኋላም በደንዲ፤ በሶዶ፤ በበዳቄሮ እና በመሳስሉ ሥፍራዎች አርበኝነታቸውን እስከ ጥቅምት ፲፱፻፴፩ ዓ.ም ድረስ ሲያካሂዱ ከቆዮ በኋላ በዳቄሮ ከሚባለው ሥፍራ ላይ ከ ዱካ ዳኦስታና ከ ጄነራል ናዚ ተልኬያለሁ የሚለው ሙሴ ቀስተኛ(ሴባስቲያኖ ካስታኛ) () የሚባለው ሰላይ ከሦሥት ባላባቶች ጋራ መጣ። አርበኞቹም ቀደም ሲል በ፲፱፻፴ ዓ.ም ይኼው ሰላይ ወደ ባላምባራስ አበበ አረጋይ ዘንድ ሄዶ የጦሩን ኃይል ከአየ በኋላ ብዙ አርበኛ እንዳስፈጀ ሰምተው ስለነበር እነሱንም እንደዚሁ ለማስፈጀት እንደመጣ ስለተገንዘቡት ባሻ ኪዳኔ ወልደመድኅን በመውዜር ጠመንጃ ሲመቱት 'ማማ ሚያ፤ ኢጣልያ ለዘለዓለም ትኑር ለኢጣሊያ ስል ሞትኩላት' ብሎ ሲናገር በሽጉጥ ራሱን መትተው ከገደሉት በኋላ የለበሰውን ሙሉ ገበርዲን ልብስና ካፖርት እንዲሁም የ ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ን ስዕል ያለበትን የብር ሰዐትና በቅሎውን ከነኮርቻው ማረኩት። እሱም እንደተገደለ አብረውት መጥተው የነበሩት ባላባቶች ለጄነራል ናዚ አስታውቀው ኖሮ ያያ አምሥት ባታሊዮን ወታደርና ሃያ ስምንት አውሮፕላን ወደበዳቄሮ ዘምቶ ተርታውን ለሦሥት ቀን ሲከላከሉ ከቆዩ በኋላ አርበኞቹ ተሸንፈው ጠላትም የሙሴ ቀስተኛን እሬሳ አንስቶ ወሰደ። አርበኞቹም ከዚያ ሥፍራ ሸሽተው ሶዶ ላይ እንደገና ልስምንት ቀን ተዋጉ። ባሻ ኪዳኔ ከባላምባራስ ገረሱ ጋር ከሙሴ ቀስተኛ የተማረከውን አላስረክብም በማለታቸውና በሌላም ምክንያቶች ባለመስማማታቸው፤ በኅዳር ወር ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አባሎቻቸውን አስከትለው ወደ ትውልድ አገራቸው ወደቡልጋ ተጉዘው በአሥራ ሁለት ቀናቸውም ቡልጋ ገቡ። እዚሁም ከፊታውራሪ ኃይለማርያም ማናህሌ እና ከፊታውራሪ ተረፈ ማናህሌ ጋር ተቀላቅለው እስከ መጋቢት ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. ድረስ በውሽንግር፤ ጨፌ ዶንሳ ምሽግ፤ ነጭ ድንጋይ ምሽግ፤ ልዝብ ድንጋይ ከተባሉ ቦታዎች ላይ ከጠላት ኃይል ጋር ሲዋጉ ከርመው በመጋቢት ወር በሃገሩ ላይ ገብቶ በነበረው የ እንቅጥቅጥ በሽታ በጽኑ ታመው ከልዝብ ድንጋይ ምሽግና ቤቶች ነጭ ድንጋይ ጦስኝ ምሽግ ከወደምስራቅ ኮረማሽ መካከል ታመው ተኙ:: ወዲያው በሰኔ ወር ሦሥት አምባ ላይ ሰፍረው ሳሉ ጠላት በሦስት አምባ፤ በወይን አምባ እና በጦስኝ በኩል ወርዶ ሲከባቸው ባሻ ኪዳኔ ገመምተኛ ስለነበሩ መሮጥ አቅቷቸው ‘ተማረክ’ እያለ የከበባቸውን የጠላት ጦር እየተከላለከሉ ጫካ ገቡ የጠላትም ወታደሮች የገቡበት ጠፍቶባቸው ሲፈልጉ ባሻ ኪዳኔ ጎርፍ በጀለጣት ዛፍ ተንጠልጥለው ደፍጠው ሲጠባበቁ ጠላት ጫካውን በእሳት ነበልባል ግራና ቀኙን ሲያቃጥልው እሳቸው ያሉባት ሳትቃጠል ሊተርፉ ቻሉ። ከሦስት ቀንም በኋላ ጠላት ለቆ ሲሄድ ባሻ ኪዳኔ ከጅረት ወርደው ውሃ ሲጠጡ ደክመው ወድቀው ሳሉ ወንድማቸውና ሌሎች ሲፈልጓቸው በጥይት ያሉበትን አሳወቋቸውና መጥተው በቃሬዛ አዛውሯቸው፡ ከዚህ በኋላ ክረምቱን ቡልጋ ውስጥ በነጭ ድንጋይ፤ ፍልፍል አፈር፤ ጦስኝ ምሽግ፤ በመስኖ ከነደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ፤ ከነፊታውራሪ በለጠ ሳሴና ፊታውራሪ አጎናፍር ሌሎችም ስመጥሩ የቡልጋ ልጆች ጋር ሆነው ጠላትን ሲያጠቁና ሲከላከሉ ቆይተው በመስከረም ፲፱፻፴፪ ዓ.ም በሰገሌ በኩል ተጉዘው ገሊላ ከሚባል ሥፍራ ላይ ከራስ አበበ አረጋይ ጋር ሲቀላቀሉ ባሻ ኪዳኔ የግራዝማችነት ማዕረግ ተሾሙ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከ”ጊዲዮን ፎርስ” () ጋር ወደጎጃምና ወደጎንደር እስከዘመቱ ፲፱፻፴፫ ዓ.ም ድረስ ከራስ አበበ ጋር ጠላትን በየቦታው ሲዋጉ በአርበኝነት ቆዩ። ከብዙ ከተለያዩ ውጊያዎችና ጀብዱዎች በኋላ በየካቲት ፲፱፻፴፫ ዓ.ም መሶቢት ከሚባለው ቦታ ላይ በመሪነት የጠላትን ጦር ድል አድርገው ወደዋናው ሰራዊት ከተቀላቀሉ በኋላ ራስ አበበ የቀኛዝማችነት ማዕረግ ሾሟቸው። የሰሜን ዘመቻ ቀኛዝማች ኪዳኔ በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም ዳውንት፤ ተንታ፤ ደብረታቦር ላይ የሰፈረውን የጣሊያን ወታደሮች ከጓደኞቻቸው ጋር እየማረኩ በመስከረም ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ጉማራ ላይ ከፍ ያለ ውጊያ አድርገው ጠላትን ድል አደረጉ። ኅዳር ፲፪ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ከጎንደር ወደ ቁልቋል በር ላለው የጠላት ጦር ስንቅ ሊያቀብል ከባድ መኪና፤ ታንክና መድፍ ጭኖ የመጣውን ኃይል ገጥመውት አሸንፏቸው ስንቁን አቀብሎ ሲመለስ እንደገና አጥቅተው ብዙ ባንዳዎች ገደሉ። ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ጎንደር ከተማ ውስጥ ጄነራል ናሲ ከብዙ ሺህ ሰራዊት ጋር አካባቢውን በሽቦ አጥሮ በሽቦው ውስጥና ውጭ ፈንጂ ቦንብ ከምሱሩን ነቅሎ ቀብሮበት ሳለ፡ በእንግሊዛዊው ማጆር ዳግላስ መሪነት ቀኛዝማች ኪዳኔ ይኼንኑ የተቀበረ ቦንብ በመቀስ እየቆረጡ ሌሊቱን ተጉዘው ምሽጉ ሲደርሱ ከበው ሲነጋ ተኩስ ተከፈተ። ጠላትም ከከፍተኛ ተራራ ላይ ወደታች ወደነ ቀኛዝማች ኪዳኔ በቦንባርድና ከባድ መትረየስ ሲያጠቃቸው በተራራው ሥር ሥር አድርገው ወደ ጎንደር ከተማ የሚወስደውን መንገድ ላይ ሲደርሱ ከጎንደር ከተማ የሚመጡ አስመስለው ከኋላው በጨበጣ የጅ ቦንብ እየጣሉ ብዙ ወታደሮች ፈጁ። እንዲሁም ሦስት ቦንባርድና ስድስት የውሐ መትረየስ ማርከው ምሽጉን አስለቅቀው ከያዙ በኋላ ጀነራል ናሲ ወዳለበት ወደጎንደር ቀጠሉ። ጎንደርም ሲገቡ በአሶ ቤተክርስቲያን ምሽግ በኩል ፋሲል ግንብ ምሽግ ሲደርሱ ምሽጉን ለመድፈር የጅ ቦንብ ምሽጉ ላይ በብዛት ሲጥሉ ጠላት ተሸንፎ የሰላም ባንዲራ አውጣ። በዚህ ጊዜ ቀኛዝማች የጠላትን ወታደሮች ለመማረክ ሲጠጉ የነቀሉትን የጅ ቦንብ እረስተውት ኪሳቸው ከተቱ። ወዲያው አራት መቶ ሰማንያ አራት ነጮች በጃቸው ተማርከው በከተማው የሚገኙትን የዓረብ ተወላጆች ሱቅና ገንዘብ እንዳይዘረፍ በወታደር አስጠብቀው ከምሽቱ ሁለት ሰዐት ላይ ተማራኪዎቹን ለ ማጆር ዳግላስ አስረክበው እረፍት ሲያደርጉ ቀን በ ዘጠኝ ሰዐት ገደማ የነቀሉት ቦንብ ከምሽቱ ሁለት ሰዐት ላይ ከኪሳቸው ላስቲኩ ተነቅሎ ሳይፈነዳ ተወርውሮ ሲጣል ፈነዳ። የጎንደርም ጦርነት ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ተፈጽሞ ባራት ቀኑ አልጋወራሹ መጥተው ወዲያው ከሳቸው ጋር ወደወሎ ጠቅላይ ግዛት እንዲሄዱ ተደርጎ እዚያው ብዙ ወታደርና መሳሪያ ለመከላከያ ሚኒስቴር አስረከቡ። የካቲት ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥተው መጀመሪያ በ ወረዳ አስተዳዳሪነት ከዚያም በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም የየጁ፤ የዋድላ ደላንታ፤ የመቂት፤ የሸደሃና የዳውንት ብሔራዊ ጦር አዛዥና የጠቅላይ ግዛቱ ጦር አማካሪ ከዚያም እስከ ፲፱፻፵፫ ዓ.ም ድረስ በወሎና በከፋ ውስጥ አውራጃ አስተዳዳሪነት ተመድበው ሲያገለግሉ ቆዩ። ከፋ ውስጥ እንደተሾሙ (፲፱፻፵፫ ዓ.ም) ከጠቅላይ ገዢው ጋር ባለመስማማታቸው ተሽረው ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን እስከወረዱ ድረስ በእስራትና በግዞት ሐያ ሦስት ዓመት ሙሉ ለሃገሩ እንዳልተጋደለ፣ በአርበኝነት ደሙን እንዳላፈሰሰ፣ ለኢትዮጵያ ነጻነት መስዋዕት እንዳልሆነ ተቆጥረው፣ ንጉሠ ነገሥቱ ለቅርብ ሎሌአቸው አድልተው ደጃዝማች ኪዳኔን ከሀገር አገልግሎት አስወገዷቸው። ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ክቡር ደጃዝማች ኪዳኔ በመላ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀመንበርነት ተመርጠው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሃገራቸውንንና ማኅበሩን ወክለው ሮማ ላይ በተካኼደው የዓለም አቀፍ ጸረ ኑክሊየር መሣሪያ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ሲጓዙ መስኮብ () ላይ ጥቅምት ፱ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. በተወለዱ በስልሳ አራት ዓመታቸው አረፉ። ቀብራቸውም መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተከናውኗል። ክቡር ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን በ ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. በተወለዱበት አጥቢያ በቡልጋ የየለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስን ቤተ ክርስቲያን በግል ያሠሩ ሲሆን፤ በ ፲፱፻፷፬ ዓ.ም ."ከልደት እስከ ሞት" የተባለች አጭር ኃይማኖታዊ፤ መንፈሳዊና የፍልስፍና መጽሐፍ ደርሰው አሳትመዋል። የኒሻኖቻቸው ዝርዝር የዳግማዊ ምኒልክ ኒሻን ባለአምበል የአርበኝነት ሜዳይ ከ ፬ ዘንባባ ጋር የድል ኮከብ የቅዱስ ጊዮርጊስ የከፍተኛ ጀብዱ ሜዳይ ከ ፩ ዘንባባ ጋር የኢትዮጵያ የክብር ኮከብ ታላቅ መኮንን ከደረት ኮከብ ጋር ከእንግሊዝ መንግሥት የአፍሪቃ ኮከብ ከእንግሊዝ መንግሥት የአፍሪቃየድል ሜዳይ ከሶቪዬት ሕብረት ሦስት ኒሻኖች በጠቅላላው ፲ ኒሻኖችን ተሸልመዋል። ዋቢ ምንጮች የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር የታሪክ መዝገብ - ታህሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ፥ ፴፰ኛ ዓመት ቊጥር ፴፰ ፥ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሰዎችአርበኞች
30895
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%AD%E1%89%B0%E1%8A%9E%E1%89%BD%20%E1%89%A0%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%89%B3%E1%8A%92%E1%8B%AB
የኢትዮጵያ መላክተኞች በብሪታኒያ
የታላቋ ብሪታኒያ መንግሥት በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ጉዳዩን የሚያስፈጽምለት ወኪል እና የብሔራዊ ምሥጢራዊ ጉዳይ ባለሙያ (‘አምባሳዶር’)፤ በጊዜያዊነትም ኾነ በቋሚ ሹመት ወደኢትዮጵያ መላክ የጀመረው በ፲፱ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነው። ከዚያ በፊት በተለያዩ ጊዜያት መላክተኞችን የሰደደ ቢሆንም የነዚያ ተልዕኮ ግን ወደተለያዩት የክፍለ አገራት መሳፍንት እና ገዚዎች ነበር። የኢትዮጵያም ነገሥታት ከዓፄ ቴዎድሮስ ጀምሮ እስከ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ድረስ አልፎ አልፎ ጊዜያዊ መላክተኞቻቸውን ወደ ታላቋ ብሪታኒያ ልከዋል። ዳሩ ግን ከእነዚህ ልዑካን አብዛኞቹ የውጭ ዜጎች ነበሩ። ከነዚህ አንዱ ዓፄ ቴዎድሮስን ወክሎ ወደ ሎንዶን ያመራው ሚሲዮናዊው ማርቲን ፍላድ ሲሆን ከኢትዮጵያውያን ደግሞ የዓፄ ዮሐንስ ልዑክ መርጫ ወርቄ፣ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክን ወክለው ለንጉሥ ኤድዋርድ ፯ኛ የንግሥ በዓል የተላኩት ልዑል ራስ መኮንን እና ከንቲባ ገብሩ፤ እንዲሁም ንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱን ወክለው በንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ የንግሥ በዓል ላይ የተገኙት ደጃዝማች (በኋላ ልዑል ራስ) ካሣ ኃይሉ በዋቢነት ይጠቀሳሉ። በቋሚነትም በ፲፰፻፷፭ ዓ/ም የዓፄ ዮሐንስ ቆንስላ ሄንሪ ሳሙኤል ኪንግ በሎንዶን የኢትዮጵያን ጉዳይ እንዲይስፈጽም ተሹሞ እንደነበር ታሪክ ይዘግባል። በዚሁ በንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመን አልጋ ወራሽ እና ባለምሉ ሥልጣን እንደራሴው ራስ ተፈሪ መኮንን ከመሳፍንትና መኳንንቶቻቸው ጋር በብሪታኒያ እና ሌሎችም የአውሮፓ አገራት ያደረኡት ጉብኝት በዓይነቱ የመጀመሪያው ከመሆኑም ባሻገር፣ ዘመናዊት ኢትዮጵያ በአጽናፋዊ ትሥሥር ሂደት ለመሳተፍ ያላትን ፍላጎት ያበሥራል። በዚህ ጉብኝት የተከፈተውንም ግንኙነት ለማጠናከርና የኢትዮጵያን ጉዳይና ጥቅም ለማስከበር ቋሚ መላክተኞችን በጊዜው ከነበሩት ከተማሩ ኢትዮጵያውያን መኻል እየተመለመሉ ወደሎንዶን፤ ፓሪስ፤ ሮማ እና ዠኔቭ ተላኩ። በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ቋሚ መላክተኞች በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመን የተሾሙ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቋሚ መላክተኛ ነጋድራስ (በኋላ ራስ ቢትወደድ) መኮንን እንዳልካቸው ሲሆኑ፣ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለብሪታኒያው ንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ስም ኅዳር ፲ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ/ም በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት የተረከቧቸው አልጋ ወራሹ የዌልስ መስፍን (የወደፊቱ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ) ነበሩ። ነጋድራስ መኮንን በዚህ መደባቸው ሁለት ዓመት አገልግለዋል። በብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ያወጣው “የኢትዮጵያ ትላልቅ ሰዎች ዝርዝር” ላይ በተራ ቁጥር ፹፪ ስለይነጋድራስ መኮንን እንዳልካቸው ሲተነትን፤ በጥቅምት ወር ፲፱፻፳፫ ዓ/ም ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ሲገቡ፣ ያጋጠማቸው አዲስ አበባ ከተማ እንዳይገቡ የመታገድ ትዕዛዝ እንደነበረና ምክንያቱም ፓሪስ ላይ በወቅቱ የራስ ጉግሳ አርአያ ሚስት ከነበሩት የንጉሠ ነገሥቱ ታላቅ ወንድም ልጅ፣ ልዕልት የሻሸወርቅ ይልማ ጋር ባልገዋል በሚል እንደነበር፤ ራስ ጉግሳም በኋላ በዚሁ ምክንያት ሚስታቸውን እንደፈቱ እና ነጋድራስ የአሥር ሺ የኢትዮጵያ ብር ቅጣት እንደተጣለባቸው ዘግቧል። ወደሎንዶን ሥራቸውም ሳይመለሱ በዚያው እንደቀሩና በታኅሣሥ ወር ፲፱፻፳፬ ዓ/ም ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ ኾነው ተሾሙ። በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የተሾሙ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ቋሚ መላክተኛ ኾነው የተሾሙት ባለ ሥልጣን ደግሞ በጅሮንድ ዘለቀ አግደው ሲሆኑ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለብሪታኒያው ንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ/ም በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት አስረክበው፣ በዚሁ ሥልጣን ላይ እስከ ግንቦት ፫ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ቆዩ። በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት የተማሩት በጅሮንድ ዘለቀ፣ የዋና መላክተኛነት ሥልጣናቸው በሎንዶን፤ በፓሪስእና ዠኔቭ በሚገኘው የዓለም መንግሥታት ማኅበር ነበር። ይኼንን ተልዕኮ አጠናቀው ወደኢትዮጵያ ሲመለሱ በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የእርሻ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። በሦስተኛ ተራ ለዚህ ሥልጣን የተመደቡት ደግሞ በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ ) ነበሩ። እኒህ ሰው ሹመታችው በአንድነት ለፈረንሳይ፣ ብሪታኒያ እና የዓለም መንግሥታት ማኅበር እንደነበር እና ሹመቱን እንዳልፈለጉት “ኦቶባዮግራፊ” (የሕይወቴ ታሪክ) በተባለው መጽሐፋቸው (ገጽ 416-419) ላይ በሰፊው ተንትነውታል። በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት የሹመት ደብዳቤያቸውን መጀመሪያ ለፈረንሳይ ፕሬዚደንት ካቀረቡ በኋላ ወደሎንዶን ተጉዘው በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት ለብሪታኒያው ንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ግንቦት ፫ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም አቅርበዋል። በሎንዶን ወደፊት በዋና መላክተኛነት የሚሾሙትን አቶ (በኋላ ብላታ) ኤፍሬም ተወልደ መድኅንን፤ በፓሪስ ደግሞ ዋና ጸሐፊውን አቶ ተስፋዬ ተገኝን ቋሚ ወኪሎች በማድረግ እሳቸው ሥራቸውን በሎንዶን፤ ፓሪስ እና በዠኔቭ በማፈራረቅ ሲሠሩ ቆዩ። በ፲፱፻፳፯ ዓ/ም የወልወል ግጭት ስለተነሳ እና በዓለም መንግሥታት ማኅበር ኃላፊነታቸው ብዙ ስለተወጠሩ በሰኔ ወር ላይ የሎንዶኑን ዋና መላክተኛነት እንዲለቁ ተደረገ። በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያትን ተከትለው በአራተኛ ተራ የተሾሙት መላክተኛ፣ አዛዥ ወርቅነህ ነበሩ። አዛዥ ወርቅነህ/ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ የመቅደላ ጦርነት ጊዜ በእንግሊዝ የጦር መኮንን በሕጻንነታቸው ወደሕንድ አገር ተወስደው እዚያው ያደጉ፤ የኖሩ እና በቀዶ ጥገና ሙያ የተሠማሩ ሰው ሲሆኑ አሳዳጊ አባቶቻቸው በሰጧቸው ስሞች ቻርልስ (በወሰዳቸው መኮንን ስም)፤ ማርቲን (ባሳዳጊያቸው ሐኪም ስም) () ይባሉ ነበር። አዛዥ ወርቅነህ በሎንዶን የኢትዮጵያ ዋና መላክተኛነቱን ሥልጣን ሲሾሙ የሹመት ማስረጃቸውን መጀመሪያ ለንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ሐምሌ ፲፰ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም፤ በኋላ ደግሞ ለንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም አቅርበዋል። በዚህ ዕለት የኢትዮጵያን ግዛት ከ ግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጀምሮ የምወክለው እኔ ነኝ ያለችው የኢጣሊያ መላክተኛም የሹመት ማስረጃውን አብሮ አቅርቧል። በሎንዶን ፲፯ ‘ፕሪንስስ ጌት’ የሚገኘውን የኢትዮጵያ መላከተኞች መኖሪያ እና መሥሪያ ቤትን በአገራቸው ስም የገዙትም ዋና መላክተኛ አዛዥ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ ናቸው። አምሥተኛው ዋና መላክተኛ የኢትዮጵያ ጀግኖች ልጆች የፋሺስት ኢጣልያን ቀንበር ከአምሥት ዓመት ትግል በኋላ በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ሲያስወግዱ፤ ወደሎንዶን የታላኩት ብላታ አየለ ገብሬ ነበሩ። ብላታ አየለ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም አቅርበዋል። ስድስተኛው ዋና መላክተኛ፤ የኤርትራው ተወላጅ ብላታ ኤፍሬም ተወልደ መድኅን ነበሩ። ብላታ ኤፍሬም በሎንዶን እና በፓሪስ የኢትዮጵያ መላክተኞች መሥሪያ ቤቶች በዋና ፀሐፊነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤ በዋሺንግቶን የኢትዮጵያን ቢሮ በዋና መላክተኛነት የመጀመሪያው ሹም ሆነው ጥቅምት ፳፱ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ/ም የከፈቱ ሲሆኑ፤ የሎንዶኑን ዋና መላክተኛነት ከብላታ አየለ ገብሬ ተረክበው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም አቅርበዋል። ብላታ ኤፍሬም በቤይሩት የአሜሪካ ኮሌጅ የተማሩ ሲኾን በአዲስ አበባየተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የንግሊዝኛ ቋንቋ አስተማሪም ነበሩ። ከዚያም በ ፲፱፻፳፩ ዓ/ም በፓሪስ የኢትዮጵያ ቆንስላ ሆነው ተሾሙ። ከሁለት ዓመትም በኋላ በሎንዶን የኢትዮጵያ ጉዳይ አስፈጻሚ () ኾነው አገልግለዋል። ብላታ ኤፍሬምን የተከተሉት ሰባተኛው መላክተኛ በሎንዶን ለሰባት ዓመታት ያገለገሉት አቶ አበበ ረታነበሩ። አቶ አበበ የሹመት ደብዳቤያቸውን መጀመሪያ፣ ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓ/ም ለንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ፤ ወዲያው ግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ አቅርበዋል። አቶ አበበ አንድ ዓመት በዋና መላክተኛነት ካገለገሉ በኋላ ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ/ም በሹመት ዕድገት አምባሳዶርነት ተሹመዋል። በስምንተኛ ተራ ከአቶ አበበ ረታ የአምባሳዶርነት ሥልጣኑን በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም የተረከቡት አቶ አማኑኤል አብርሐም ሲሆኑ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ጥር ፲፭ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም አቅርበው በሎንዶን አራት ዓመታት አገልግለዋል። አቶ አማኑኤል የአዛዥ ወርቅነህ ደቀ-መዝሙር ሲሆኑ፣ አዛዥ ወርቅነህ ወደሎንዶን የተላኩ ጊዜ ይዘዋቸው ሲመጡ ያለደመወዝ ለቀለባቸው ብቻ በጸሐፊነት እየሠሩ እንዲትዳደሩ አስማምተው እንዳመጧቸው ስለህይወት ታሪካቸው በተጻፈ ዘገባ ላይ ተተንትኗል። አቶ አማኑኤል በጠላት ወረራ ዘመናት አዛዥ ወርቅነህ ሥልጣናቸውን ለቅቀው ወደሕንድ አገር ሲሄዱ የኢትዮጵያን ሥራ በስደት ላይ በነበሩት ንጉሠ ነገሥት እና ተከታዮቻቸው አመራር መሠረት በሎንዶን ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ዘጠነኛው የኢትዮጵያ አምባሳዶር፤ አባታቸው ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው ቢሮውን በቀዳሚነት በከፈቱ በ ፴ ዓመቱ የተሾሙት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ነበሩ። ልጅ እንዳልካቸው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ መጋቢት ፳ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ካቀረቡ በኋላ በዚህ ሥልጣን ለአንድ ዓመት ከ ስምንት ወራት አገልግለዋል። ልጅ እንዳልካቸው የሎንዶኑን አምባሳዶርነት ያስረከቡት ለተከታያቸው፣ በአሥረኛ ተራ ቁጥር ለተመዘገቡት እና በደራሲነታቸው ለሚታወቁት አቶ ሀዲስ ዓለማየሁ ነበር። አቶ ሀዲስ የሹመታቸውን ደብዳቤ ጥቅምት ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፬ አቅርበው በጠቅላላው ለአምሥት ዓመታት አገልግለዋል። አቶ ሀዲስ ከሥነ ጽሑፍ ሙያቸው ከደረሷቸው መጻሕፍት በተለየ ትልቅ ዝና ያተረፈላቸው ‘ፍቅር እስከ መቃብር’ አዲስ አበባ በታተመበት ጊዜ እሳቸው ኑሯቸው ሎንዶን እንደነበረና “አብሮ አደጋቸው” አቶ መሀሪ ካሣ እንዳሳተሙላቸው በመጽሐፉ የምስጋና ገጽ ላይ አስፍረውታል። አቶ ሀዲስ በሎንዶን ቆይታቸውን ጨርሰው ሥልጣኑን ሲለቁ በአሥራ አንደኛ መደብ የተከተሏቸው አምባሳዶር ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓ/ም ሹመታቸውን ለንግሥት ኤልሳቤጥ ያቀረቡት አቶ ገብረ መስቀል ክፍለእግዚ ናቸው። በ፲፪ኛ ተራ ቁጥር ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፪ ዓ/ም በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት ሥነ ሥርዓት ላይ ንግሥት ኤልሳቤጥን በመወከል የንግሥቲቱ እናት እና እህት የሹመት ደብዳቤያቸውን የተቀበሏቸው አምባሳዶር ሌተና ጄነራል ኢያሱ መንገሻ ነበሩ። ለብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኤድዋርድ ሂዝ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለ ሥልጣናት ሰኔ ፮ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም የተዘጋጀ አጭር መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ሌተና ጄነራል ኢያሱ ከኢትዮጵያ መንግሥት የመከላከያ ሚኒስትር ጋር እንደማይግባቡ እና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ፀሐፊ-ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድን የግልጽ ተቃዋሚ መሆናቸውን ይዘግባል። ወደ እንግሊዝ አገር በአምባሳዶርነት መላካቸውንም በአገር ቤት ከነበረው አለመግባባት እና ግጭት እንደተገላገሉ ይቆጥሩታል በማለት ይደመደመዋል። በደርግ ዘመን የተሾሙ ሌተና ጄነራል ኢያሱ ወደአገራቸው ሲመለሱ ሎንዶን በአምባሳዶርነት የተኳቸው አቶ ዘውዴ መኩሪያ ሲሆኑ የሥልጣን ደብዳቤያቸውን ልንግሥት ኤልሳቤጥ ያቀረቡት ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ነበር። አቶ ዘውዴ የደርግ መንግሥት የመጀመሪያው ሹም ቢሆኑም ቦሎንዶን የኢትዮጵያ ዋና መላክተኛነት ተራ ቁጥር ፲፫ኛው መሆናቸው ነው። በ፲፬ኛ መደብ የተመዘገቡት አምባሳዶር አቶ አያሌው ወልደ ጊዮርጊስ ደግሞ የሹመት ማስረጃቸውን ያቀረቡት ታኅሣሥ ፮ ቀን ፲፱፻፸ ነው። ::ከአቶ አያሌው እስከ ዶ/ር በየነ ነገዎ ያሉትን አምባሳደሮች ዝርዝር የምታውቁ እባካችሁ ሙሉት በኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ. የተሾሙ የካቲት ፫ ቀን ፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት አምባሳዶር ዶ/ር በየነ ነገዎ ሲሆኑ እስከ ሚያዝያ ፳፬ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ለሦሥት ዓመታት አገልግለዋል። ዶ/ር በየነን የተከተሉት መላክተኛ ደግሞ ከታኅሣሥ ፬ ቀን ፲፱፻፺፫ በሎንዶን የኢትዮጵያ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ፍስሐ አዱኛ ናቸው። አቶ ፍስሐ ማዕርጋቸው ወደአምባሳዶርነት የካቲት ፳፱ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተሻሽሎላቸው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ባኪንግሃም ቤተ መንግሥት ቀርበው አስረክበዋል። አቶ ፍስሐ በየካቲት ወር ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የደረሳቸውን ወደአገር ቤት የመመለስ ጥሪ ሲደርሳቸው በሥራቸው ይሰሩ ከነበሩ ሌሎች ዲፕሎማቶች ጋር ወደ አሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀው ለቀዋል። መጋቢት ፲፱ ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የአምባሳዶርነት ሥልጣኑን የተረከቡትና ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት አቶ ብርሃኑ ከበደ ሲሆኑ ወደሎንዶን ከመዛወራቸው በፊት በስዊድን፤ ኖርዌይ፤ ዴንማርክ እና ፊንላንድ አምባሳዶር ሆነው ሲሠሩ ቆይተዋል። ዋቢ ምንጮች ሀዲስ ዓለማየሁ፣ “ፍቅር እስከ መቃብር”፣ ፲ኛ እትም፣ ሜጋ አሳታሚ እና ማከፋፈያ ኃ/የት/የግ/ማህበር ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም (ፊታውራሪ )፣ “ኦቶባዮግራፊ (የሕይወቴ ታሪክ)፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ የኢትዮጵያ ሰዎች የኢትዮጵያ መልዕክተኞች
43652
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A3%E1%88%B5%E1%8B%AB%20%E1%89%A2%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%88%85%E1%8B%99%E1%88%9D
ኣስያ ቢንት መህዙም
| ስም = አስያ | = የአንሽየንት ዘመን ንግስት | ሰእል= | የሚገልጸዉ = ንግስት አስያ የ ራምሰስ ሁለተኛ ሚስት ተብል በዛን ዘመን ከተሳሉት ሰሎች በጥናት የተገኘ | ሙሉ ስምዋ = አስያ ቢንት መህዙም | የተለያዩ ስምዎችዋ = የታላቁ ንጉስ ሚስት፣ ባለ ሁለት መሬት ሴት፣የታችኛዋን እና የላይኛዋ ኢጅብት ንግስት. | የተወለደችበት ቀን = ያልታወቀ | የተወለደችበት ቦታ = ግብጽ | የሞተችበት ቀን = 1199 | የሞተችበት ቦታ = ግብጽ | የቀብርዋ ቀን = 1198 | ባልዋ = ፊርአዉን ራምሰስ ሁለተኛ | እምነት = በፊት ጣኦት አምላኪ ቡሃላ ግን እስልምናን ተቀብላ ነዉ የሞተች አስያ ከሀዲስ ኣንድ ቀን ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) መሬት ላይ አራት መስመሮችን አሰመሩ ከዛም ለባልደረቦቻቸው አነዚህ መስመሮች ስለምን ይመስላቹሃል ሲሉ ጠየቁ ሱሃቦቹም አላህ እና መልእክተኛው ያውቃሉ ሲሉ መለሱላቸዉ። ነብዩ (ሰ.አ.ወ)እንዲህ ሲሉ ቀጠሉ እነዚህ በምድር ላይ መላኢካ ያናገራቸዉ ምርጥ ሴቶች ኣስያ ቢንት መህዙም የፊርአዉን ሚስት፤የኢምራን ልጅ መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት ኸድጃ ቢንት ኹወይሊድ የነብዩ ሙሃመድ(ሰ.አ.ወ) የመጀመርያ ሚስት እና ፋጡማ ቢንት ሙሃመድ የነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ልጅ ናቸዉ ሲሉ መለሱ። ታድያ እኔም ከነዚህ ምርጥ የኢማን እና የተቅዋ ትምሳሌት የሆኑት እንቁ ሴቶቻችን ዉስጥ የመጀመርያዋን እና በአንሽየንት ግብፅ ዘመን የግብፅ ንግስት የነበረችዉን የአስያ መህዙም በነብዩ ሙሀመድ ኣንደበት ምርጥ የተባልችበትን እና በአላህ ቃል የኣማኞች ተምሳሌት የተባለችበትን ስራዋን ላስቃኛቹህ ወደድኩ። አስያ ማንነች አስያ መህዙም በግብፃዉያን አንደበት ነፈርታሪ ሜሪትሙት ትባል እንደነበር እና በዛን ሰአት የነበረዉ በቁርአን ላይ ፊርአዉን እየተባለ ከሰባ ጊዘ በላይ በመጥፎነቱ የተጠቀሰዉ ሃያል ብሎም ጨካኝ የነበረዉ ንጉስ ራምሰስ ሁለተኛ ራምሰስ ሁለተኛ ተብሎ እንደሚጠራ ከግብፃዉያን የአንሽየንት ታሪክ ዉስት ይነበባል። አስያ ኢብን መህዙም በኣኢስላም ታሪክ ዉስጥ የተረገመዉ የፊርአዉን ሚስት በመባል ትታወቃለች ጠንካራ እና ተራ ያልነበረች አቋመ ፅኑ በመሆንዋ ዘመን ተሻግሮ ዘመን በመጣ ቁጥር የምእመናን ምሳሌ እየተባለች የመጨረሻዉ እና የኣልላህ ቃል በሆነዉ ቁራን ስትወሳ ኑራለች። ይህች ታላቅ ሴት በግብፃዉያን አንሽየንት ዘመን የንጉስ ዘር ነበረች። በዛን ስኣት ኣሉ ከሚባሉ ቆነጃጅቶች የምትመደበዉ ይህች ንግስት ጠንካራ እና ኣስተዋይ ሴት ነበረች። የንግስት ኣስያ ታሪክ የሚጀምረዉ ለኣቅማ ሀዋ ደርሳ ምድርን ከረገጡ ሃያላን ንጉስ ከሚባሉት ዉስጥ አንዱ የሆነዉን እና እኔ ነኝ ጌታ ብሎ በኣንዱ በብችኛዉ አላህ የካደዉን ንጉስ ኣግብታ ከቤቱ ከነገሰችበት ጊዜ ጀምሮ ነዉ። 127. ከፈርዖንም ሰዎች ታላላቆቹ (ለፈርዖን)፦ ሙሳንና ሰዎቹን በምድር ላይ እንዲያበላሹና ሙሳም አንተንና አማልክቶችህን እንዲተው ትተዋቸዋለህን? አሉ፤ ፦ወንዶች ልጆቻቸውን እንገድላለን፤ ሴቶቻቸውንም እናስቀራለን፤ እኛም ከበላያቸው ነን፤ አሸናፊዎች (ነን)፣ አለ። ሱረቱ አል-አዕራፍ 127. የፊራውን ትእዛዝ ለፊርአዉን የኣንባገነንነት ማብቂያ ለህዝቦቹ ቀጥተኛ መንገድ መመርያ ለኣስያ ደግሞ በኣላህ ዘንድ መመረጫ የሆነዉ ይሄ የፊራዉን አዋጅ ከታወጀ ቡሃላ ብዙ የኢስራኤል ወንድ ህፃናት በኣንባ ገነኑ ፊርኣዉን ወታደሮች በግፍ ይረግፉ ጀመር። በዚህን ጊዜ የሙሳ (አሰ) እናት በኣንድ ጌታ የምታመን እስራኤላዊ ስለነበረች ጡት ያልጣለ ልጅዋን ሞት ፈርታ አላህን ከፊራዉን ወታደሮች እንዲጠብቅላት የተማፀነችዉ። የሙሳ ከመሞት መዳን ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን አመለከትን፡፡ ." 28 አልቀሶስ የሙሳ (ኣ.ስ) እናት በኣላህ ላይ ኣንዳች ተስፋ ሳትቆርጥ እንደትእዛዙ የኣይንዋ ብሌን የሆነዉን ልጅዋን በባህር ላይ ኣንሳፈፈች በጌታዋ ተመክታ ጣለችዉ። የናይል ወንዝም ትከሻዉ ላይ ኣድርጎ የኣላህን ኣደራ ወደ ንግስት ኣስያ መዝናኛ ስፍራ ኣደረሰዉ። ይህንን ህፃን ያየች የኣስያ ኣገልጋይ ንግስትዋ እንድታይ ኣደረገች ንግስት ኣስያ እንዳየችዉ በሙሳ (ኣ.ስ) ፍቅር ወደቀች ከዝያም ለፊርአውን … ለእኔ የኣይኔ መርጊያ ነዉ ለኣንተም። ኣትግደሉት ሊጠቅመን ወይንም ልጅ ኣድርገን ልንይዘዉ ይከጀላል እና ኣለች። እነሱም ፍፃሜዉን የማያውቁ ሁነዉ ኣነሱት። ኣልቅሰስ 8-9. አስያ ሙሳን ስታሳድገዉ ኣስያ ሙሳን (ኣ.ስ) ልጅ ልታደርገዉ እስዋም እናት ልት ሆነዉ ኣነሳችዉ። ሙሳ (ኣ.ስ) በርሃብ ማልቀሱን ተያያዘዉ የሚመጡለትን ኣጥቢዎች ጡት ግን የኣንዳችዉንም ለመጥባት ፍቃደኛ ኣልነበረም። ለእኅቱም ተከታተይው አለቻት፡፡ እርሱንም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ በሩቅ ሆና አየችው፡፡ (ወደናቱ ከመመለሱ) በፊትም አጥቢዎችን (መጥባትን) በእርሱ ላይ እርም አደረግን፡፡ (እኅቱ) «ለእናንተ የሚያሳድጉላችሁን እነርሱም ለእርሱ ቅን አገልጋዮች የሆኑን ቤተሰቦች ላመልክታችሁን» አለችም፡፡ ?" እህቱ ስትከታተለዉ የሙሳን (ኣ.ስ) መራብ ኣይታ ነበር ወደ እናቱ የጠቆመቻቸዉ «ወደእናቱም ዓይንዋ እንድትረጋ፣ እንዳታዝንም፣ የአላህም የተስፋ ቃል እርግጥ መሆኑን እንድታውቅ መለስነው፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ . ኣልቅሰስ 11-13 የአስያ መስለም ሙሳ (ኣ.ስ) በእናቱ ጡት በኣሳዳጊዉ ንግስት ኣስያ ተንከባክቦ ከሙሉ ቤተሰቡ ጋር በፊርኣዉን ቤተመንግስት ዉስጥ የሚጠላ ዘር ግና የሚወደድ ህፃን ሁኖ ኣደገ። ከለታት ኣንድ ቀን ጨለማ በብርሃን እንደሚገፈፈዉ ሁሉ ሙሳም (ኣ.ስ) የፊራዉንን በዳይነት ሊገፍ ነብይ ሆነ። ከዛም ህዝቦቹን እና የፊርኣዉን ቤተመንግስት ዉስጥ ያሉ ሰዎችን እኔ ከኣንዱ ከእዉነተኛዉ ጌታየ እና ጌታቹህ የተላኩ የኣላህ መልእክተኛ ነኝ ፊርኣዉንም እንደኛዉ ሰዉ እንጅ ፈጣሪ ኣይደለም እነኣሙንም ሆኑ ሌሎች ጣኦታትም የማይሰሙ የማይፈጥሩ ገኡዛን እንጅ ሌላ ኣይደሉም ብሎ በህፃንነቱ ያሳደገዉን አባቱን የኣላህን ጠላት ጠላቱ ካደረገበት ጊዜ ጀምሮ አስያም በሙሳ መንገድ ቆመች እስዋም ባልዋን ጠላት እደረገች። በሱ ላይ የካደበትን ሁሉ ኣይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ እያወቀች ብሎም ቤተሰብዋን ክብርዋን እና ዝናዋን ብሎም ሂወትዋን እንደሚያሳጣት እያወቀች በቤተ መንግስቱ ሁና ሌላን እዉነተኛዉን እላህን ማገልገልዋን ቀጠለች። ከዱንያ እና በዉስጡ ካሉ ጥቅሞች ይልቅ የኣላህን ቃል ትእዛዙን ኣስበለጠች።ለጌታዋ ኑራ ለጌታዋ መሞትን መረጠች። ከእለታት ኣንድ ቀን ሙሳ (ኣ.ስ) ከፊራዉን እውቅ ድግምተኞች እና ኣስማተኞች ጋር የኣላህን ተኣምር ለማሳየት ተወዳድሮ አሽነፈ ከዛም ቡሃላ ጠንቋዮችን ጨምሮ ብዙ ህዝቦች በሙሳ ጌታ አምነናል ሲሉ ኣመኑ በፊርኣዉን እና በኣሙን ጌትነት ላይ ካዱ። የሙሳ ተአምር አይደለም ጣሉ፣ አላቸው፤ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ (እባቦች) ሆነው ወደርሱ ተመለሱ። ]. ሙሳም በነፍሱ ውስጥ ፍርሃት አሳደረ. አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ ነህና አልነው። . አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ ነህና አልነው። . ድግምተኞቹም ሰጋጆች ሁነው ወደቁ፤ በሃሩንና በሙሳ ጌታ አመንን አሉ። ሱረቱ ጣሀ የተአምሩ ዉጤት ይህ ከሆነ ከቀናቶች ቡሃላ በሃጅ ወቅት እንደሚሰዋ በግ ከሌላዉ ጊዜ የበለጠ ቁጥራቸዉ የበዛ አማኝ ህዝቦች መታረዳቸዉን ቀጠሉ። ከነዛ ዉስጥ የፊርአዉን ልጅ ፀጉር አበጣሪ የነበረችዉ አማኝ የምታበጥርበት ማበጠርያ ከእጅዋ ሲወድቅባት በድንጋጤ የኣላህን ስም በመጥራትዋ እማኝነትዋ ታወቀባት በሙሳ ጌታ እንድትክድ በልጆችዋ ስቃይ ስትቀጣ ከጡትዋ ያልወረደዉ ህፃንም ልክ አንደሌሎች ወንድሞቹ መቀጫ ሊሆን ሲል በድንጋጤ እና በፍርሃት ዉስጥ ሁና ስታለቅስ ያያትን እናቱን የኣላህን ስም ጠርቶ አፉን እየፈታ ታገሽ በኣላህ ላይ ተስፋ ኣድርጊ የሚል ኣስገራሚ የህፃን አንደበት ሰምታ ከጡትዋ ነጥቀዉ የፈላ ዘይት እራት ካደረጉት ቡሃላ እና በልጆችዋ ሂወት ሳትሳሳት ለነብስዋም ሳትሳሳ በጌታዋ ኣንድነት እንዳመነች ከነልጆችዋ ከተጠበሰችዋ ምስኪን እናት ሞት ቡሃላ። የአስያ እምነትዋን ግልጽ ማዉጣት አስያ ያለችበትን የእምነት የመዳን ብርሃን ደብቃ መኖር ኣልቻለችም የእምነት ወንድም እህቶችዋ ሞት ይበልጥ ፊርአዉንን እንድትጠላዉ እና እንድትንቀዉ ኣደረጋት። እናም እንደሌሎቹ ሽሂድ ልትሆን ላመነችበት ጌታዋ ልትሞት ወሰነች። አማኝነትዋንም ለጨካኙ ፊርአዉን ገለፀች እራስዋን ለእሳት ኣሳልፋ ሰጠች ልትሞት ወሰነች። አማኝነትዋንም ለጨካኙ ፊር አዉን ገለፀች እራስዋን ኣሳልፋ ሰጠች። ፊርአዉን የዉቦች ዉብ የሆነችዉን ዉድ ሚስቱን ከመቅጣቱ ነብስዋን ላትመለስ ከመሸኘቱ በፊት በሙሳ (ኣ.ስ) ጌታ ትካድ በሚል እናትዋን ሽምግልና ላከ። አስያ ግን በሃቅ መንገድዋ ላይ ቤተሰብዋን ንግስናዋን እና በኣለም ላይ ሃያል ተብሎ የሚጠራዉን ንጉስ ማስገባት ኣልፈለገችም። እነዚህን እና አላህን ማመዛዘን ማለት ወርቅ በኣፈር የመቀየር ያህል ሆነባት። በፍፁም ኣልስማማም በጌታዋ ላይ ያላትን ፅናት አወጀች። ፊርኣዉን በኣስያ ተስፋ ስለቆረጠ ሊገላት እንደሌሎች አማኞች ሸሂድ ልያደርጋት ወሰነ። በዚህን ጊዘ ለጌታዋ እንዲህ ስትል እጅዋን ኣነሳች:: ለነዚያ ለአመኑትም የፈርዖንን ሴት አላህ ምስል አደረገ፤ ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለኔ ቤትን ግንባልኝ፤ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፤ ከበደለኞቹ ሕዝቦች አድነኝ ባለች ጊዜ። አል- ተሕሪም 1) አስያ ለጌታዋ የጠየቀችዉ ጥያቄ አስያ በምድር ላይ ያሉ ነገሮችን ሳይሆን በጀነት የኣላህን ጉርብትና ነበር ጌታዋን የተማፀነች ድሎትን ሳይሆን በተውሂድ መሞትን እንዲሁም በምድር ላይ ካሉ የኣላህ ጠላቶች እንዳትሆን ነበር ዱኣዋ። ይህንን ካለች ብሃላ የግብፅ የኣን ሽየንት ተመራማሪዎች እንደሚሉት ከክርስቶስ ዘመን በፊት ወይንም በ1179 ) ከዚህ ኣለም ተሰናበተች ወደኣንዱ እና ብቸኛ ጌታዋ ጉርብትና ወደጀነት ኣቀናች። ጥያቄ ከአንባቢዎች አንዱ ️⃣ለምን የተወለደችበት ቀን አል አልታወቀም??? ️⃣መሃመድ የመጣው ከክርስቶስ በኋላ በ6 ዓም ነበረ።ማን ያርዳ የቀበረ ማን ይናገር የነበረ ነውና"መቼ ነሮበት በቼ አይቶት ነው ይህን የተናገረው???
43938
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%84%E1%88%AB%E1%8A%AD%E1%88%8C%E1%88%B5
ሄራክሌስ
ሄራክሌስ በግሪክ አገር አፈ ታሪክ በጥንት የኖረ ጀግና ሰው ነበር። ስለዚሁ ሄራክሌስ እጅግ ብዙ ትውፊቶች ተባሉ። በሮሜ አፈ ታሪክ ደግሞ ሄርኩሌስ ይባላል። ይህ መጣጥፍ ስለ ግሪኩ አፈ ታሪክ ነው። ግሪኩ ጸሐፊ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ በ«የታሪክ መጽሐፍ ቤት» ምዕራፍ ፬ የሄራክሌስ አፈታሪኮች በሙሉ ይገልጻል። ዲዮዶሮስ እንዳለው ሄራክሌስ ከዚውስና አልክሜኔ ተወለደ። እናቱ አልክሜኔ የፔርሴዎስ ልጅ ነበረች። ልጁ ሲወለድ ከመንታ ወንድሙ ኤውሩስጠውስ ጋር ተወለደ። ኤውሩስጠዎስ አስቀድሞ ስለ ተወለደ እርሱ የፔርሴዎስ ልጆች ንጉሥ ሆነና ሄራክሌስ ፲፪ ታላቅ ሥራዎች ለወንድሙ ኤውሩጠዎስ መፈጽም ነበረበት። ልጁ በቲሩንስ በአርጎስ ዙሪያ አደገ። ሄራክሌስ ሕጻን ሲሆን ሄራ ሁለት እባቦች እንዲገድሉት ላከች። እርሱ ግን በእጁ አንቆ ገደላቸው። ከሌላ ሰው ልጅ ሁሉ ጠንካራ ሆነ። በኋላ የአልክሜኔ ባል አምፊትርዮን ወደ ጤቤስ ተዛወረ። የጤቤስ ንጉሥ ክሬዮን ለሚንያን ሕዝብ ንጉሥ ኤርጊኑስ ተገዥ ነበር። የጤቤስ ሰዎች በየዓመቱ መቶ ከብት ለሚንያውያን መገብር ነበረባቸው። ጭቆናቸው ስለ በዛ ሄራክሌስ ገና ልጅ ሲሆን ሚንያውያንን ከጤቤስ አስወጥቶ ኤርጊኑስን እራሱን ገደለውና ከተማቸውን ኦርቆሜሞስን አጠፋ። ከዚህ ድርጊት በኋላ ሄራክሌስ የክሬዮን ሴት ልጅ መጋራ አገባት። ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ ለወንድሙ የአርጎስ ንጉሥ ኤውሩስጠዎስ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች መፈጸም ስለ ተገደደው ለትንሽ ጊዜ እብድ ሆነና ከመጋራ የተወለዱትን ልጆቹን በስኅተት ጠላቶች መስለውት ገደላቸው። አዕምሮው ወደ ጤንነት በተመለሰ ጊዜ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች ጀመረ። መጀመርያው ታላቅ ሥራ የነመያ አንበሣን ለመግደል ነበር። ሄራክሌስ ይህን በእጁ ፈጸመና ቆዳውን ለልብሱ አደረገ። ፪ኛው ታላቅ ሥራ የለርናያ ሁድራ ለማሸነፍ ነበር። ይች አስቀያሚ መቶ የእባብ ራሶች የነበሯት ግሩም ፍጡር ነበረች። እንድ ራስ ቢቆረጥ፣ ሁለት ራሶች በፈንታው ወዲያው ይበቅሉ ነበር። ስለዚህ ሄራክሌስ አንድ ራስ እንደ ቆረጠው፣ የወንድሙ ልጅ ዮላዎስ ያንጊዜ አንገቱን በፋና እንዲያቃጥለው አደረገ። በዚህ ዘዴ ራሶቹን ሁሉ ቆርጦ ሄርኩሌስ ሊያሸንፋት ቻለው። ፫ኛው ታላቅ ሥራ የኤሩማንጢዮስ እሪያ በሕይወቱ ከደብረ ላምፐያ በአርካዲያ ለማምጣት ነበር። ይህን በትንቃቄ መፈጽም ቢያስፈልግም ለሄራክሌስ በቀላሉ ተከናወነ። ከዚህ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ ከከንታውሮች ወገን ጋር ታገለና ብዙዎችን ገደለ፤ እነኚህ ግማሽ ሰዎች በግማሽም ፈረሶች ነበሩ። ፬ኛው ታላቅ ሥራ ወቃማ ቀንዶች ያለውን አጋዘን ለመማረክ ነበር፤ ይህንን በቀላል ፈጸመ። ፭ኛው ታላቅ ሥራ የስቱምፋሊያ ሐይቅ አዕዋፍ ለማብረር ነበር። እነዚህ አዕዋፍ ከብዛታቸው የተነሣ ፍራፍሬውን ያጠፉ ነበር። ሄራክሌስ ከነሐስ አንድ መንኳኳያ ሠርቶ ታላቅ ድምጽን በማሰማት ከሐይቁ አባረራቸው። ፮ኛው ታላቅ ሥራ የአውገያስን ጋጣ በአንድ ቀን ውስጥ ለማጽዳት ነበር። ይህን ለመፈጽም ሄራክሌስ የአልፈዮስ ወንዝ ፈሳሽ ከመኝታው ወደ ጋጣው አስለወጠ። ፯ኛው ታላቅ ሥራ የቀርጤስ ወይፈንን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በቀርጤስ ንጉሥ ሚኖስ እርዳታ ቶሎ አደረገ። ከዚሁ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ መጀመርያ የኦሊምፒክ ጨዋታዎች እንደ መሠረተ ይለናል። ፰ኛው ታላው ሥራ የዲዮሜዴስ ፈረሶችን ከጥራክያ አገር ለማምጣት ነበር። (እስካሁን ድረስ የተጠቀሱት ቦታዎች ሁሉ በግሪክ አገር ውስጥ ናቸው።) እነዚህ ፈረሶች የሰው ሥጋ የሚበሉ ነበሩ፤ ሄርኩሌስ ግን ጠባቂያቸውን ዲዮሜዴስን አመገባቸውና ሰረቃቸው። ከዚህ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ በስመ ጥሩ ጉዞ ከያሶንና አርጎናውቶች ጋራ ወደ ኮልቂስ (የአሁን ጂዮርጂያ) ወርቃማ ሱፍን ለማግኘት ተጓዘ። ፱ኛው ታላቅ ሥራ የአማዞኖች አለቃ ሂፖሊቴ መታጠቂያ ለማምጣት ነበር። በጥቁር ባሕር በኩል ሄዶ ወደ አማዞኖች ከተማ ጠሚስኩራ (በአሁኑ ቱርክ) ደርሶ አማዞኖቹን ድል አደረጋቸውና አብዛኞቹን ገደላቸው። እንዲህ መታጠቂያውን ይዞ ተመለሰ። ፲ኛው ታላቅ ሥራ የቅሩሳውር ፫ ልጆች ጌርዮኔስ ለማሸበፍና ከብታችውን ከኢቤሪያ (የአሁን እስፓንያ) ለማምጣት ነበር። መጀመርያ ወደ ቀርጤስ ሄዶ ሄራክሌስ ለዘመቻ እያዘጋጀ ደሴቱን ከአውሬዎች አነጻ። ከዚያ ወደ ሊብያ ተጉዞ አንታዮስ የሚባል ታላቅ ትግለኛ ገደለ። ቀጥሎ ወደ ግብጽ ገብቶ የግብጽ ንጉሥ ቡሲሪስን ገደለ። ወደ ሊብያ ተመልሶ አንድ ከተማ «ሄካቶምፑሎን» («መቶ በሮች») መሠረተ። እስከ ጋዴራ ድረስ ደርሶ ሁለቱን የሄራክሌስ ዓምዶች መሠረተ። ወደ ኢቤሪያ ገብቶ ፫ቱን ጌርዮኔስ ገደላቸው፣ አዲስ ንጉሥ ሰጣቸው። ከዚያ በኬልቲካ (የአሁን ፈረንሳይ) ዓለፈ፣ የሕገ ወጥ ሁኔታ እዚያ አቀና፣ አንድ ከተማ አሌሲያ መሠረተ። ከዚያ ወደ ሊጉርያ (ጣልያን) እየሄደ መንገድ በአልፕ ተራሮች በኩል ጠረገ። ወደ ቲቤር ወንዝ በሮሜ ከተማ ሥፍር ሠፈረ። ወደ ደቡብ ተጉዞ በደብረ ቬሱቪዩስ የጊጋንቴስን ወገን በውግያ አሸነፋቸው። ወደ ሲኪሊያ ተሻገረ - በመዋኘት። ከንጉሡ ኤሩክስ ጋራ የትግል ቁማርት ተጫወተ። ኤሩክስ ቢያሸንፍ ከብቱን ይወስድና ሄራክሌስ ቢያሸንፍ አገሩን ይወስዳል የሚል ጨዋታ ነበር። ሄራክሌስ አሸነፈውና አገሩን ለኗሪዎቹ ሰጠው። ወደ ጣልያን ተመልሶ አድሪያቲክ ባሕርን ዞሮ ወደ ግሪክ አገር ተመለሰና ከብቱን ለኤውሩጠዎስ አቀረበ። ፲፩ኛው ታላቅ ሥራ ወደ ሃደስ (ሢኦል በግሪኮች እምነት) መግባትና ውሻውን ኬርቤሮስን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በፐርሰፎኔ እርዳታ አደረገ። ፲፪ኛውና መጨረሻው ታላቅ ሥራ የሄስፔሪዴስ ወርቃማ ቱፋሆች ከሊብያ ምዕራብ (ከአትላንቲክ ጠረፍ) ለማምጣት ነበር። ይህን አድርጎ ደግሞ አንታዮስንና ቡሲሪስን እንዲሁም የአይቲዮፒያ ንጉሥ ኤማጥዮንን የገደላቸው በዚህ ጉዞ እንደ ነበር አንዳንዴ ይባላል። ከዚያ በፊት የቡሲሪስ መርከበኞች ቁንጃጅት ከሄስፔሪዴስ ይሠርቁ ነበር ይለናል። በዚያን ጊዜ ሄራክሌስ በአፍሪካ እያለ የተረፉት አማዞኖችና የእስኩቴስ ሰዎች አብረው በጥራክያ አልፈው ወደ ግሪክ ገብተው አቲካን ወረሩ፤ ጤሴዎስ ግን አሸነፋቸው። ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ የወንድሙን ልጅ ዮላዎስን ወደ ሳርዲኒያ ልኮ ቅኝ አገር በዚያ ተመሰረተ። ሄራክሌስ እንደገና አብዶ ኢፎቶስን ገደለ፣ ስለዚህ ለማዮንያ (ልድያ) ንግሥት ኦምፋሌ ለጊዜው እንደ ባርያ ማገልገል ቅጣቱ ሆነ። የኦምፋሌ ባርያ እየሆነ ሄራክሌስ የማዮንያ ጠላት የሆነ የኢቶኒያ ሕዝብ ድል አደረጋቸው። ቀጥሎ ሄራክሌስ በኢሊዩም (ትሮይ) ንጉሥ ላዎሜዶን ላይ ቂም ስላለው የመርከቦች ኃይል ይዞ ጦርነት በትሮይ ላይ ሠራ። ላዎሜዶንን ገድሎ ልጁን ፕሪያም የኢሊዩም ንጉሥ እንዲሆን ሾመው። ይህን አድርጎ ሄራክሌስ በግሪክ አገር ቆይቶ አውገያስንና አንዳንድ ከተሞች አሸነፈ። በግሪክ ጉዳዮች ጥልቅ አድርጎ ባገኙት ሴቶች ሌሎች ልጆች ወለደ። በመጨረሻ በደብረ ኦይቴ ራሱን ወደ እሳት ጥሎ ሞተ። በሥነ ጥበብ እስከ እስፓንያ ድረስ የገዛው ሄራክሌስ በግሪክ አፈ ታሪክ ስለ ተወደደ፣ በባህላቸው ብዙ የሄራክሌስ ምስል ሠሩ። ከታላቁ እስክንድር በኋላ ግሪኮች ይህንን ልማድ እስከ ባክትሪያ ወይም የዛሬው አፍጋኒስታን ድረስ ወሰዱት። በዚያ የቆሙ ግሪኮች መንግሥታት በኋላ ቡዲስት ሆኑና የሄራክሌስ ምስል መሥራት ወደ ቡዲስት ሃይማኖት አስገቡ፤ ቅርጹም ለጎታማ ቡዳ ዘበኛ ቫጅራፓኒ ተጠቀመ። ይህም የቫጅራፓኒ ምስል ልማድ እስከ ጃፓን ድረስ ገብቶ የጣኦታቸው ሹኮንጎሺን መነሻ ሆነ። ዋቢ ምንጭ የሄራክሌስ ታሪክ በዲዮዶሮስ የግሪክ አፈታሪክ
52407
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%BD%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%8B%B5
በሽር አል አሳድ
ባሻር ሃፌዝ አል-አሳድ (እ.ኤ.አ. መስከረም 11 ቀን 1965 ተወለደ) ከጁላይ 17 ቀን 2000 ጀምሮ የሶሪያ 19ኛው የሶሪያ ፕሬዝዳንት የሆነ የሶሪያ ፖለቲከኛ ነው። በተጨማሪም እሱ የሶሪያ ጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ እና ፀሃፊ ነው። - የዓረብ ሶሻሊስት ባአት ፓርቲ ማዕከላዊ ዕዝ ጀነራል ። አባቱ ሃፌዝ አል አሳድ ከ 1971 እስከ 2000 ድረስ ሲያገለግል የሶሪያ ፕሬዝዳንት ነበር ። በደማስቆ ተወልዶ ያደገው በሽር አል አሳድ ከደማስቆ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ቤት በ1988 ተመርቆ በሶሪያ ጦር ውስጥ በዶክተርነት መሥራት ጀመረ። ከአራት ዓመታት በኋላ በለንደን በሚገኘው የዌስተርን ዓይን ሆስፒታል የድህረ ምረቃ ትምህርትን በዐይን ህክምና ተምሯል። እ.ኤ.አ. በ1994፣ ታላቅ ወንድሙ ባሴል በመኪና አደጋ ከሞተ በኋላ፣ ባሻር የባስልን አልጋ ወራሽነት ሚና ለመረከብ ወደ ሶሪያ ተጠራ። እ.ኤ.አ. በ1998 በሊባኖስ የሶሪያን ወታደራዊ ይዞታ በመምራት ወደ ወታደራዊ አካዳሚ ገባ። የፖለቲካ ሳይንቲስቶች የሶሪያን የአሳድ ቤተሰብ አገዛዝ እንደ ግላዊ አምባገነናዊ አገዛዝ ገልጸውታል። በ2000 እና 2007 ምርጫዎች 97.29% እና 97.6% ድጋፍ አግኝቻለሁ። እ.ኤ.አ. ጁላይ 16 ቀን 2014 አሳድ ሌላ ምርጫ 88.7% ድምጽ ከሰጠ በኋላ ለሌላ ሰባት ዓመታት ቃለ መሃላ ፈጸመ። ምርጫው የተካሄደው በሶሪያ መንግስት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ብቻ ሲሆን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቃውሞ ቀርቦበታል። አሳድ እ.ኤ.አ. በ2021 ከ95% በላይ ድምጽ በማግኘት ሌላ ዴሞክራሲያዊ ያልሆነ ብሄራዊ ምርጫ በድጋሚ ተመርጧል። በእርሳቸው አመራር ጊዜ ሁሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የሶሪያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ ድሃ አድርገው ይገልጹታል። የአሳድ መንግስት ራሱን ሴኩላር ነው ሲል ሲገልጽ አንዳንድ የፖለቲካ ሳይንቲስቶች ግን አገዛዙ በሀገሪቱ ያለውን የኑፋቄ ግጭት እንደሚጠቀም ይጽፋሉ። በአንድ ወቅት በብዙ ግዛቶች የለውጥ አራማጅ ሆነው ይታዩ የነበሩት አሜሪካ፣ የአውሮፓ ህብረት እና አብዛኛው የአረብ ሊግ አሳድ በ2011 በአረብ ጸደይ ተቃዋሚዎች ላይ የሃይል እርምጃ እንዲወስድ ካዘዘ በኋላ ከፕሬዚዳንትነት ስልጣን እንዲለቁ ጠይቀው ነበር፣ ይህም ወደ ሶሪያ እንዲመራ አድርጓል። የእርስ በእርስ ጦርነት. እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2013 የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ናቪ ፒላ እንደተናገሩት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባደረገው ምርመራ የተገኘው ውጤት አሳድን በጦር ወንጀሎች ውስጥ እንደሚያሳትፍ ተናግሯል። የ የጋራ የምርመራ ዘዴ በጥቅምት 2017 የአሳድ መንግስት ለካን ሼክሁን ኬሚካላዊ ጥቃት ተጠያቂ እንደሆነ ደምድሟል። በሰኔ 2014 የአሜሪካ የሶሪያ ተጠያቂነት ፕሮጀክት አሳድን ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በላካቸው የመንግስት ባለስልጣናት እና አማፂዎች የጦር ወንጀል ክስ ዝርዝር ውስጥ አካቷል። አሳድ የጦር ወንጀሎችን ውንጀላ ውድቅ በማድረግ በአሜሪካ የሚመራው የሶሪያ ጣልቃ ገብነት የአገዛዙን ለውጥ በመሞከር ተችቷል። የመጀመሪያ ህይወት ባሻር ሃፌዝ አል-አሳድ በሴፕቴምበር 11 ቀን 1965 በደማስቆ ተወለደ፣ የአኒሳ ማክሎፍ እና የሃፌዝ አል-አሳድ ሁለተኛ ወንድ ልጅ እና ሶስተኛ ልጅ። አል አሳድ በአረብኛ "አንበሳ" ማለት ነው። የአሳድ አባት አያት አሊ ሱለይማን አል-አሳድ ከገበሬነት ወደ አናሳ ታዋቂነት መቀየር ችለዋል እና ይህንንም ለማንፀባረቅ በ1927 የቤተሰቡን ስም ዋህሽ (“አሰቃቂ” ማለት ነው) ወደ አል-አሳድ ቀይሮታል። የአሳድ አባት ሃፌዝ በድህነት ከሚኖር ከአላውያን የገጠር ቤተሰብ ተወልዶ በባአት ፓርቲ ማዕረግ በማደግ በ1970 የእርምት አብዮት የሶሪያን የፓርቲውን ቅርንጫፍ ተቆጣጥሮ ወደ ሶሪያ ፕሬዝዳንትነት በወጣበት ጊዜ ተጠናቀቀ። ሃፌዝ ደጋፊዎቹን በባአት ፓርቲ ውስጥ አስተዋወቀ፣ ብዙዎቹም የአላዊት ታሪክ ነበሩ። ከአብዮቱ በኋላ፣ ሱኒ፣ ድሩዝ እና ኢስማኢሊስ ከሠራዊቱ እና ከበአት ፓርቲ ተወግደዋል። ታናሹ አሳድ አምስት ወንድሞችና እህቶች ያሉት ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱ ሞተዋል። ቡሽራ የምትባል እህት ገና በህፃንነቷ ሞተች። የአሳድ ታናሽ ወንድም ማጅድ የህዝብ ሰው አልነበረም እና ብዙም የሚያውቀው የአእምሮ ጉድለት ካለበት በቀር በ2009 በ"ረጅም ህመም" ከዚህ አለም በሞት ተለየ።ከወንድሞቹ ባሴል እና ማሄር እና ሁለተኛዋ እህት ቡሽራ ትባላለች በተለየ መልኩ ባሻር ጸጥ ያለ፣ የተከለለ እና ለፖለቲካም ሆነ ለውትድርና ፍላጎት አልነበረውም። የአሳድ ልጆች አባታቸውን የሚያዩት እምብዛም እንዳልነበር የተነገረ ሲሆን ባሽር በኋላ ወደ አባታቸው ቢሮ የገቡት እሱ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት አንድ ጊዜ ብቻ እንደሆነ ተናግሯል። “ለስላሳ ተናጋሪ” ተብሎ የተገለፀ ሲሆን አንድ የዩንቨርስቲው ጓደኛ እንዳለው ዓይናፋር ነበር፣ የአይን ንክኪ የራቀ እና ዝቅ ባለ ድምፅ ይናገር ነበር። አሳድ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የተማረው በደማስቆ በሚገኘው አረብ-ፈረንሣይ አል ሁሪያ ትምህርት ቤት ነው። በ1982 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ካጠናቀቅኩ በኋላ በደማስቆ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ተምሬያለሁእ.ኤ.አ. በ 1988 አሳድ ከህክምና ትምህርት ቤት ተመርቆ በደማስቆ ዳርቻ በሚገኘው ቲሽሪን ወታደራዊ ሆስፒታል በወታደራዊ ዶክተርነት መሥራት ጀመረ ። ከአራት አመታት በኋላ በሎንዶን መኖር ጀመረ በዌስተርን አይን ሆስፒታል የዓይን ህክምና የድህረ ምረቃ ስልጠና ጀመረ። በለንደን በነበረበት ጊዜ እንደ "ጂኪ አይቲ ሰው" ተገልጿል. ባሻር ጥቂት የፖለቲካ ምኞቶች ነበሩት እና አባቱ የባሻርን ታላቅ ወንድም ባሴልን እንደ የወደፊት ፕሬዝደንት ሲያዘጋጅ ነበር። ሆኖም ባሴል በ1994 በመኪና አደጋ ሞተ እና ባሻር ብዙም ሳይቆይ ወደ ሶሪያ ጦር ተጠራ። ወደ ስልጣን መነሳት፡ 1994–2000 (አውሮፓዊ) ባሴል ከሞተ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ሃፌዝ አል አሳድ ባሽርን አዲሱን አልጋ ወራሽ ለማድረግ ወሰነ። በቀጣዮቹ ስድስት ዓመታት ተኩል ውስጥ፣ እ.ኤ.አ. በ2000 እስኪሞት ድረስ ሃፌዝ ባሻርን ስልጣኑን እንዲረከብ አዘጋጀ። ለስላሳ ሽግግር ዝግጅት በሶስት ደረጃዎች ተዘጋጅቷል. በመጀመሪያ ለባሽር በወታደራዊ እና በደህንነት መዋቅር ውስጥ ድጋፍ ተዘጋጅቷል. ሁለተኛ የባሽር ምስል ከህዝብ ጋር ተመስርቷል። እና በመጨረሻም ባሻር አገሪቱን የማስተዳደር ዘዴዎችን ጠንቅቆ ያውቅ ነበር። ባሻር በውትድርና ውስጥ ምስክርነቱን ለማረጋገጥ በ1994 በሆምስ ወደሚገኘው ወታደራዊ አካዳሚ ገባ እና በማዕረጉ ተገፋፍቶ በጥር 1999 የከፍተኛ የሶሪያ ሪፐብሊካን የጥበቃ ኮሎኔል ሆነ። አዛዦች ወደ ጡረታ ተገፍተው ነበር፣ እና አዲስ፣ ወጣት፣ ለእርሱ ታማኝ የሆኑ የአላውያን መኮንኖች ቦታቸውን ያዙ። እ.ኤ.አ. በ 1998 ባሻር የሶሪያን ሊባኖስ ፋይል ሀላፊ ወሰደ ፣ ከ 1970 ዎቹ ጀምሮ በምክትል ፕሬዝዳንት አብዱል ሀሊም ካዳም ይመራ የነበረ ፣ እስከዚያ ጊዜ ድረስ ለፕሬዝዳንትነት እጩ ተወዳዳሪ ነበር። በሊባኖስ የሶሪያን ጉዳይ በመምራት፣ ባሻር ካዳምን ወደ ጎን ገፍቶ በሊባኖስ ውስጥ የራሱን የስልጣን ጣቢያ መመስረት ችሏል። በዚሁ አመት ከሊባኖስ ፖለቲከኞች ጋር መጠነኛ ምክክር ካደረጉ በኋላ ባሻር ታማኝ አጋር የነበሩትን ኤሚል ላሁድን የሊባኖስ ፕሬዝዳንት አድርጎ በመሾም የቀድሞ የሊባኖሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ራፊች ሃሪሪን ወደ ጎን ገትረው በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከተሾሙ በኋላ የፖለቲካ ክብደታቸውን ባለማስቀመጥ . በሊባኖስ የነበረውን የድሮውን የሶሪያ ሥርዓት የበለጠ ለማዳከም ባሻር የሊባኖሱን የሶሪያ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋዚ ካናንን በሩስተም ጋዛሌህ ተክቷል። ባሻር ከወታደራዊ ህይወቱ ጋር ትይዩ በህዝብ ጉዳዮች ላይ ተሰማርቶ ነበር። ሰፊ ሥልጣን ተሰጥቶት ከዜጎች ቅሬታና አቤቱታ ለመቀበል የቢሮ ኃላፊ ሆኖ በሙስና ላይ ዘመቻ መርቷል። በዚህ ዘመቻ ምክንያት የበሽር ተፎካካሪ ሊሆኑ የሚችሉ ብዙዎቹ በሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦባቸዋል። ባሻር የሶሪያ ኮምፒዩተር ሶሳይቲ ፕሬዝዳንት ሆነ እና በሶሪያ ውስጥ ኢንተርኔትን ለማስተዋወቅ ረድተዋል ፣ይህም እንደ ዘመናዊ እና ተሀድሶ ምስሉን ረድቷል። የደማስቆ ጸደይ እና የእርስ በርስ ጦርነት በፊት፡ 2000–2011 (አውሮፓዊ) ሰኔ 10 ቀን 2000 ሃፌዝ አል አሳድ ከሞተ በኋላ የሶሪያ ሕገ መንግሥት ተሻሽሏል። ለፕሬዚዳንትነት ዝቅተኛው የእድሜ መስፈርት ከ40 ወደ 34 ዝቅ ብሏል ይህም በወቅቱ የበሽር እድሜ ነበር። ከዚያ በኋላ አሳድ እ.ኤ.አ. በጁላይ 10 ቀን 2000 በፕሬዚዳንትነት የተረጋገጠ ሲሆን 97.29% ለአመራሩ ድጋፍ አግኝቷል። የሶሪያ ፕሬዚደንት ሆነው በነበራቸው ሚና መሰረት፣ የሶሪያ ጦር ሃይሎች ዋና አዛዥ እና የባአት ፓርቲ ክልላዊ ፀሃፊ ሆነው ተሾሙ። ስልጣኑን ከተረከበ በኋላ የተሃድሶ እንቅስቃሴ በደማስቆ የፀደይ ወቅት ጥንቃቄ የተሞላበት እርምጃ ወስዷል፣ ይህም የመዝህ እስረኞች እንዲዘጉ እና በመቶዎች የሚቆጠሩ የሙስሊም ወንድማማችነት ፖሊሲዎችን ለመልቀቅ ሰፊ የምህረት አዋጅ ታውጆ ነበር።ነገር ግን የጸጥታ ሃይሎች በውስጥም እንደገና ጀመሩ። ዓመቱ. ብዙ ተንታኞች በአሳድ የስልጣን ዘመናቸው የተሃድሶ ለውጥ በ"አሮጌው ዘበኛ" ታግዶ እንደነበር ይገልጻሉ፣ ለሟች አባቱ ታማኝ በሆኑ የመንግስት አባላት። በአሸባሪነት ጦርነት ወቅት አሳድ አገራቸውን ከምዕራቡ ዓለም ጋር ተባበሩ። ሶሪያ በአልቃይዳ ተጠርጣሪዎች በሶሪያ እስር ቤቶች ሲጠየቁ በሲአይኤ ያልተለመደ የስርጭት ቦታ ነበረች። አሳድ ስልጣን ከያዘ በኋላ ብዙም ሳይቆይ "የሶሪያን ግንኙነት ከሂዝቦላህ - እና በቴህራን የሚገኙ ደጋፊዎቿን - የደህንነት አስተምህሮው ዋና አካል አድርጎታል" እና በውጭ ፖሊሲው አሳድ አሜሪካን፣ እስራኤልን፣ ሳዑዲ አረቢያን በግልፅ ተቺ ነው። እና ቱርክ. እ.ኤ.አ. በ 2005 የሊባኖስ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራፊች ሃሪሪ ተገድለዋል ። የክርስቲያን ሳይንስ ሞኒተር እንደዘገበው "ሶሪያ ለሃሪሪ ግድያ በሰፊው ተወቅሳለች፡ ግድያው ወደ ተፈጸመባቸው ወራትም በሃሪሪ እና በሶሪያው ፕሬዝዳንት በሽር አል አሳድ መካከል ያለው ግንኙነት ዛቻ እና ማስፈራሪያ ውስጥ ወድቆ ነበር" ሲል ዘግቧል። ቢቢሲ በታህሳስ 2005 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጊዜያዊ ሪፖርት "የሶሪያ ባለስልጣናትን ተጠያቂ አድርጓል" ሲል ዘግቧል, "ደማስቆ በየካቲት ወር ሃሪሪን በገደለው የመኪና ቦምብ ውስጥ እጃቸው እንዳለበት አጥብቋል." እ.ኤ.አ. ግንቦት 27 ቀን 2007 አሳድ በፕሬዝዳንትነታቸው በተደረገ ህዝበ ውሳኔ 97.6% ድምጽ በማግኘቱ ለተጨማሪ የሰባት አመታት የስልጣን ዘመን ፀድቋል። ተቃዋሚ ፓርቲዎች በሀገሪቱ ውስጥ እንዲገቡ አልተፈቀዱም እና አሳድ በሪፈረንደም ብቸኛው እጩ ነበሩ። በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት በጥር 26 ቀን 2011 በሶሪያ ህዝባዊ ተቃውሞ ተጀመረ። ተቃዋሚዎች የፖለቲካ ማሻሻያ እና የዜጎች መብቶች ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ እንዲሁም ከ1963 ጀምሮ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲቆም ጠይቀዋል። አንድ "የቁጣ ቀን" ሙከራ ነበር። ለየካቲት 4-5 ተቀምጧል፣ ምንም እንኳን ሳይታሰብ ቢጠናቀቅም። በመጋቢት 18-19 የተካሄደው ተቃውሞ በሶሪያ ውስጥ ለአስርት አመታት ከተካሄደው ትልቁ ነበር፣ እና የሶሪያ ባለስልጣን ተቃውሞ ባሰሙ ዜጎቹ ላይ የኃይል እርምጃ ወሰደ።የዩ.ኤስ. በሚያዝያ 2011 በአሳድ መንግስት ላይ የተወሰነ ማዕቀብ የጣለ ሲሆን በመቀጠልም ባራክ ኦባማ በግንቦት 18 ቀን 2011 ባሻር አሳድን እና ሌሎች 6 ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ያነጣጠረ የስራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ። ግንቦት 23 ቀን 2011 የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በአሳድ እና በጉዞ እገዳ እና በንብረት እግድ የተጎዱትን ዝርዝር ውስጥ ለመጨመር ብራሰልስ ላይ ባደረጉት ስብሰባ ተስማምተዋል።ግንቦት 24 ቀን 2011 ካናዳ አሳድን ጨምሮ በሶሪያ መሪዎች ላይ ማዕቀብ ጣለች። ሰኔ 20፣ ለተቃዋሚዎች ጥያቄ እና የውጭ ግፊት ምላሽ፣ አሳድ ወደ ተሀድሶ፣ አዲስ የፓርላማ ምርጫ እና የበለጠ ነጻነቶችን የሚያካትት ብሄራዊ ውይይት ለማድረግ ቃል ገባ። ስደተኞቹ ከቱርክ ወደ አገራቸው እንዲመለሱም አሳስበዋል፣ ምህረት እንደሚደረግላቸው እና ሁከቱንም በጥቂቱ አጥፊዎች ተጠያቂ አድርገዋል። አሳድ ሁከቱን በ"ሴራዎች" የከሰሱ ሲሆን የሶሪያ ተቃዋሚዎችን እና ተቃዋሚዎችን "ፊቲና" ሲሉ ከሰዋቸዋል፣ የሶሪያ ባአት ፓርቲ ጥብቅ ሴኩላሪዝም ባህልን ጥሰዋል።በጁላይ 2011 ዩኤስ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን አሳድ የፕሬዚዳንትነት መብታቸውን አጥተዋል ብለዋል። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 18 ቀን 2011 ባራክ ኦባማ አሳድ “ወደ ጎን እንዲሄድ” የሚያሳስብ የጽሁፍ መግለጫ አውጥቷል። በነሀሴ ወር የአሳድ መንግስት ተቺ የሆነው ካርቱኒስት አሊ ፋርዛት ጥቃት ደርሶበታል። የቀልደኛው ዘመዶች ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት አጥቂዎቹ የፋርዛትን አጥንት ለመስበር የዛቱት ሲሆን ይህም የመንግስት ባለስልጣናትን በተለይም የአሳድን ካርቱን መሳል እንዲያቆም ለማስጠንቀቅ ነው። ፋርዛት በሁለቱም እጆቹ ስብራት እና በጭንቅላቱ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ሆስፒታል ገብቷል።እ.ኤ.አ ከጥቅምት 2011 ጀምሮ ሩሲያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል ሆና በምዕራባውያን ደጋፊነት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ የቀረቡትን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳቦች ደጋግማ በመቃወም የተባበሩት መንግስታት ማዕቀብ አልፎ ተርፎም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት በአሳድ መንግስት ላይ ሊፈጠር ይችላል። እ.ኤ.አ. በጥር 2012 መጨረሻ ላይ ከ5,000 የሚበልጡ ሰላማዊ ዜጎች እና ተቃዋሚዎች (ታጣቂ ታጣቂዎችን ጨምሮ) በሶሪያ ጦር፣ በደህንነት ወኪሎች እና ሚሊሻዎች (ሻቢሃ) እንደተገደሉ እና 1,100 ሰዎች በ"አሸባሪ ታጣቂ ሀይሎች መገደላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። " . እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 10 ቀን 2012 አሳድ ህዝባዊ አመፁ በውጭ ሀገራት የተቀነባበረ መሆኑን እና “ድል [በቅርብ ነበር]” በማለት አወጀ። በተጨማሪም የአረብ ሊግ ሶሪያን በማገድ አረብ መሆኗን ገልጿል። ይሁን እንጂ አሳድ “የብሔራዊ ሉዓላዊነት” ከተከበረ ሀገሪቱ በአረቦች መካከል ያለውን መፍትሄ “በሯን አትዘጋም” ብለዋል። በመጋቢት ወር በአዲስ ህገ መንግስት ላይ ህዝበ ውሳኔ ሊደረግ እንደሚችልም ተናግረዋል።እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ህዝበ ውሳኔው ለሶሪያ ፕሬዝዳንት የአስራ አራት አመት ድምር ጊዜ ገደብ አስተዋውቋል። ህዝበ ውሳኔው ዩኤስን ጨምሮ በውጪ ሀገራት ትርጉም የለሽ ተብሏል። እና ቱርክ; በጁላይ 2012 የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት እንዲቀሰቀስ አድርጓል ሲሉ የምዕራባውያን ኃያላን መንግስታትን አውግዘዋል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 15 ቀን 2012 ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሶሪያ በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ መሆኗን አወጀ ፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሁሉም ወገኖች ሞት ወደ 20,000 መቃረቡ ተዘግቧል። እ.ኤ.አ. ጥር 6 ቀን 2013 አሳድ ከሰኔ ወር ጀምሮ ባደረጉት የመጀመሪያ ትልቅ ንግግር በአገራቸው የተፈጠረው ግጭት ከሶሪያ ውጭ ባሉ “ጠላቶች” የተነሳ “ወደ ገሃነም” በሚሄዱት እና “ትምህርት እንደሚሰጣቸው” ተናግረዋል ። ይሁን እንጂ አሁንም ቢሆን ለመፍትሄው የተደረጉ ሙከራዎች ያልተሳኩ "የፖለቲካዊ መፍትሄ ፍላጎት የለንም ማለት አይደለም" በማለት አሁንም ለፖለቲካዊ መፍትሄ ክፍት እንደሆነ ተናግረዋል. በሴፕቴምበር 2014 በራቃ ጠቅላይ ግዛት የመጨረሻው የመንግስት መሬቶች የነበሩት አራት ወታደራዊ ካምፖች ከወደቁ በኋላ አሳድ ከአላውያን የድጋፍ መሰረቱ ከፍተኛ ትችት ደርሶበታል። ይህም የበሽር አል አሳድ የአጎት ልጅ የሆነው ዱራይድ አል-አሳድ የሶሪያ መከላከያ ሚኒስትር ፋህድ ጃሴም አል ፍሪጅ ስልጣን እንዲለቁ የጠየቁትን የኢራቅ እስላማዊ መንግስት እና ሌቫንት በመቶዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ወታደሮች መማረክን ተከትሎ የተናገረውን ይጨምራል። በታብቃ ኤር ቤዝ ከ ድል በኋላ። ይህን ተከትሎ ብዙም ሳይቆይ አላዊት በሆምስ ገዢው ስልጣን እንዲለቁ የሚጠይቁ ተቃውሞዎች እና የአሳድ የአጎት ልጅ ሃፌዝ ማክሉፍ ከደህንነት ቦታው በማሰናበት ወደ ቤላሩስ እንዲሰደዱ አድርጓል። በአላውያን መካከል በአሳድ ላይ ያለው ምሬት እየጨመረ የመጣው ከአላውያን አካባቢዎች በመጡ ጦርነቶች የተገደሉት ወታደሮች ቁጥር ተመጣጣኝ አለመሆኑ፣ የአሳድ መንግስት ጥሏቸዋል በሚል ስሜት እንዲሁም የኢኮኖሚው ውድቀት ተባብሷል። ለአሳድ ቅርበት ያላቸው ሰዎች የመዳን እድልን በተመለከተ ስጋታቸውን መግለጽ የጀመሩ ሲሆን አንደኛው እ.ኤ.አ. በ2014 መጨረሻ ላይ; "አሁን ያለው ሁኔታ ዘላቂ ነው ብዬ አላየውም... ደማስቆ የሆነ ጊዜ ትፈርሳለች ብዬ አስባለሁ።" እ.ኤ.አ. በ2015፣ በርካታ የአሳድ ቤተሰብ አባላት ግልፅ ባልሆኑ ሁኔታዎች በላታኪያ ሞተዋል። እ.ኤ.አ. ማርች 14፣ የአሳድ የአጎት ልጅ እና የሻቢያ መስራች መሀመድ ቱፊች አል-አሳድ፣ የአሳድ ቤተሰብ ቅድመ አያት በሆነው በቀርዳሃ በተፈጠረው አለመግባባት በአምስት ጥይቶች ጭንቅላቱ ላይ ተገደለ። በሚያዝያ 2015፣ አሳድ በአልዚራ፣ ላታኪያ የአጎቱን ልጅ ሙንዘር አል-አሳድን እንዲታሰር አዘዘ። የታሰሩት በተጨባጭ ወንጀሎች ምክንያት ይሁን አይሁን ግልጽ የሆነ ነገር የለም። በሰሜን እና በደቡባዊ ሶሪያ ከተከታታይ የመንግስት ሽንፈት በኋላ፣ የመንግስት አለመረጋጋት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ ለአሳድ መንግስት የሚሰጠው ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ከመጣው የአላውያን ድጋፍ መካከል፣ እና የአሳድ ዘመዶች፣ አላውያን እና ነጋዴዎች ደማስቆን እየሸሹ ስለመሆኑ እየጨመሩ መምጣታቸውን ተንታኞች ገልጸዋል። ለላታኪያ እና ለውጭ ሀገራት. የኢንተለጀንስ ሃላፊ አሊ ማምሉክ በኤፕሪል ወር ላይ በቁም እስር ላይ የነበሩ ሲሆን ከአሳድ አጎት ሪፋት አል አሳድ ጋር ባሽርን በፕሬዚዳንትነት ለመተካት በማሴር ተከሰው ነበር። በፓልሚራ ጥቃት ከአሳድ ጋር ዝምድና ያላቸው ሁለት መኮንኖችን ገድለዋል የተባሉት የአራተኛው ታጣቂ ክፍለ ጦር አዛዦች፣ የቤሊ ወታደራዊ አየር ማረፊያ፣ የሰራዊቱ ልዩ ሃይል እና የአንደኛ ታጣቂ ክፍል አዛዦች በከፍተኛ ደረጃ የተገደሉ ናቸው። ከሴፕቴምበር 2015 (እ.ኤ.አ.) ከሩሲያ ጣልቃ ገብነት ጀምሮ (አውሮፓውያን) እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 4 ቀን 2015 የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሩሲያ ለአሳድ መንግስት በበቂ ሁኔታ “ከባድ” እርዳታ እየሰጠች ነው ብለዋል-በሎጅስቲክ እና በወታደራዊ ድጋፍ። እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 30 ቀን 2015 በሩሲያ ቀጥተኛ ወታደራዊ ጣልቃገብነት ከጀመረ በኋላ ብዙም ሳይቆይ በሶሪያ መንግሥት መደበኛ ጥያቄ ፑቲን ወታደራዊ ዘመቻው አስቀድሞ በደንብ መዘጋጀቱን ገልፀው የሩሲያን ዓላማ በሶሪያ ውስጥ “በሶሪያ ውስጥ ያለውን ህጋዊ ኃይል ማረጋጋት እና መፍጠር” ሲል ገልፀዋል ። የፖለቲካ ስምምነት ሁኔታዎች" እ.ኤ.አ. በህዳር 2015 አሳድ የሀገሪቱን የእርስ በርስ ጦርነት ወደ ፍጻሜው ለማድረስ ዲፕሎማሲያዊ ሂደት በ"አሸባሪዎች በተያዘችበት ጊዜ ሊጀመር እንደማይችል ቢቢሲ ኒውስ ቢቢሲ ዘግቧል ። አመጸኞችም እንዲሁ። እ.ኤ.አ ኖቬምበር 22፣ አሳድ በአየር ዘመቻው በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ሩሲያ ከ ጋር ባደረገችው ውጊያ በአሜሪካ የሚመራው ጥምረት በአንድ አመት ካስመዘገበችው የበለጠ ውጤት እንዳገኘች ተናግሯል። በታህሳስ 1 ቀን ከ ቼስካ ቴሌቪዥን ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ፣ መልቀቂያ የጠየቁ መሪዎች ለእሱ ምንም ፍላጎት እንዳልነበራቸው ተናግሯል ፣ ማንም ማንም በቁም ነገር አይመለከታቸውም ምክንያቱም እነሱ “ጥልቅ ያልሆኑ” እና በዩኤስኤ ቁጥጥር ስር በታህሳስ 2015 መጨረሻ ፣ ከፍተኛ ባለሥልጣናቱ ሩሲያ ሶሪያን የማረጋጋት ማዕከላዊ ግቡን ማሳካት መቻሏን እና በአንጻራዊ ሁኔታ ዝቅተኛ ወጭዎች በዚህ ደረጃ ለዓመታት እንደሚቆይ አምነዋል ። እ.ኤ.አ በጥር 2016 ፑቲን ሩሲያ የአሳድ ጦርን እንደምትደግፍ እና ፀረ-አሳድ አማፂያን ን እስከወጉ ድረስ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ተናግረው ነበር። ባሽር አል አሳድ በሶሪያ ጉዳይ የኢራን ተወካይ አሊ አክባር ቬላያቲ ጋር ተገናኙ 6 ሜይ 2016 እ.ኤ.አ. ጥር 22 ቀን 2016 የፋይናንሺያል ታይምስ ስም-አልባ "የምዕራብ የስለላ ባለስልጣኖችን" በመጥቀስ የሩሲያ ጄኔራል ኢጎር ሰርጉን ፣ የ ዳይሬክተር ፣ የሩሲያ ፌዴሬሽን የጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሰራተኛ ዋና ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ፣ ከጥቂት ጊዜ በፊት እንደነበረ ተናግሯል ። ጃንዋሪ 3 2016 ድንገተኛ ሞት ወደ ደማስቆ ተልኳል ከቭላድሚር ፑቲን ፕሬዝደንት አሳድ ከስልጣን እንዲወርዱ በመጠየቅ። የፋይናንሺያል ታይምስ ዘገባ በፑቲን ቃል አቀባይ ውድቅ ተደርጓል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2016 የአሳድ ጦር በአማፅያን ቁጥጥር ስር የሚገኘውን አሌፖን ግማሹን መልሶ እንደወሰደ እና በከተማዋ ለ6 ዓመታት የቆየውን አለመግባባት እንዳበቃ ተዘግቧል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 15፣ የመንግስት ሃይሎች የእርስ በርስ ጦርነት የሆነውን ሀሌፖን በሙሉ ለመንጠቅ አፋፍ ላይ እንዳሉ ሲነገር፣ አሳድ የከተማዋን “ነጻነት” አክብሯል፣ እና “ታሪክ በሁሉም ሰው እየተጻፈ ነው የሶሪያ ዜጋ" ከዶናልድ ትራምፕ ምርጫ በኋላ የዩናይትድ ስቴትስ ቅድሚያ ለአሳድ ከኦባማ አስተዳደር ቅድሚያ የተለየ ነበር እና በመጋቢት 2017 በተባበሩት መንግስታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሃሌይ የዩ.ኤስ. በ2017 የካን ሼክሁን ኬሚካላዊ ጥቃት ምክንያት ይህ አቋም በ"አሳድን መውጣት" ላይ ትኩረት አላደረገም። በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትእዛዝ የሶሪያ አየር ማረፊያ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ የአሳድ ቃል አቀባይ የዩናይትድ ስቴትስን ባህሪ ኢፍትሃዊ እና እብሪተኛ ጥቃት ሲሉ ገልፀው የሚሳኤል ጥቃቱ የሶሪያ መንግስትን ጥልቅ ፖሊሲዎች አይለውጥም ብለዋል። ፕሬዚደንት አሳድ በተጨማሪም የሶሪያ ጦር እ.ኤ.አ. በ2013 ሁሉንም ኬሚካላዊ የጦር መሳሪያ ትቶ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት መሳሪያ ቢይዝ ሊጠቀምበት እንደማይችል ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ተናግረዋል ። ለእኛ የአየር ድብደባ. እ.ኤ.አ ሰኔ 2017 የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፑቲን “አሳድ [የኬሚካል ጦር መሳሪያዎችን] አልተጠቀመም” እና የኬሚካላዊ ጥቃቱ የተፈፀመው “ለዚህ እሱን ተጠያቂ ለማድረግ በሚፈልጉ ሰዎች ነው” ብለዋል ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና አለምአቀፍ የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች ተቆጣጣሪዎች ጥቃቱ የአሳድ መንግስት ተግባር መሆኑን አረጋግጠዋል። እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 7 2017 የሶሪያ መንግስት የፓሪስን የአየር ንብረት ስምምነት መፈረሙን አስታውቋል። እ.ኤ.አ. ኦገስት 30 2020 አዲስ የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ያካተተ የመጀመሪያው ሁሴን አርኖስ መንግስት ተፈጠረ። እ.ኤ.አ. ኦገስት 10 ቀን 2021 የሁለተኛው ሁሴን አርኖስ መንግስት ተፈጠረ የፖለቲካ ሥራ እንደ ኤቢሲ ኒውስ ዘገባ፣ በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት "በመንግስት ቁጥጥር ስር ያለችው ሶሪያ በመጠን ተቆርጣለች፣ ተደበደበች እና ደሃ ነች"። የኢኮኖሚ ማዕቀብ (የሶሪያ ተጠያቂነት ህግ) ከሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ ተግባራዊ ሲሆን የእርስ በርስ ጦርነት ሲቀሰቀስ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመቀላቀል የሶሪያን ኢኮኖሚ መበታተን ፈጠረ። እነዚህ ማዕቀቦች በጥቅምት 2014 በአውሮፓ ህብረት እና በዩ.ኤስ. አሁንም በመንግስት ቁጥጥር ስር ባሉ የሀገሪቱ ክፍሎች ያሉ ኢንዱስትሪዎች በመንግስት ቁጥጥር ስር ናቸው፣ አሁን ባለው ግጭት ኢኮኖሚያዊ ነፃነት እየተቀየረ ነው። የለንደኑ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ቤት በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት በሶሪያ የጦርነት ኢኮኖሚ መፈጠሩን ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ 2014 የአውሮፓ የውጭ ግንኙነት ምክር ቤት ሪፖርት የጦርነት ኢኮኖሚ መፈጠሩን ገልጿል። ከሁለቱም ወገኖች ቢያንስ 140,000 ሰዎችን እንደገደለ የሚገመተው ግጭት ከሶስት ዓመታት በኋላ አብዛኛው የሶሪያ ኢኮኖሚ ፈርሷል። ሁከቱ እየሰፋና ማዕቀብ በመጣ ቁጥር ሀብትና መሰረተ ልማቶች ወድመዋል፣የኢኮኖሚው ውጤት ወድቋል፣ባለሀብቶችም አገር ጥለው ተሰደዋል። በአሁኑ ወቅት ስራ አጥነት ከ50 በመቶ በላይ ሲሆን ግማሹ የህብረተሰብ ክፍል ከድህነት ወለል በታች ነው የሚኖረው።...ከዚህ ዳራ ጋር ተያይዞ በሀገሪቱ ውስጥ እየከተቱ ያሉትን ሁከት፣ ብጥብጥ እና ስርዓት አልበኝነት የሚመገቡ ጉልህ የሆኑ አዳዲስ የኢኮኖሚ አውታሮችን እና የንግድ እንቅስቃሴዎችን እየፈጠረ ያለው የጦርነት ኢኮኖሚ እየተፈጠረ ነው። . ይህ የጦርነት ኢኮኖሚ - የምዕራባውያን ማዕቀቦች ሳያውቁት አስተዋፅዖ ያበረከቱት - ለአንዳንድ ሶሪያውያን ግጭቱን ለማራዘም ማበረታቻ እየፈጠረ እና ችግሩን ለማስወገድ አስቸጋሪ ያደርገዋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሶሪያ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ባወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው ከሶሪያ ህዝብ ውስጥ 2/3ኛው በአሁኑ ጊዜ “በከፋ ድህነት” ውስጥ ይኖራሉ። ሥራ አጥነት 50 በመቶ ደርሷል። እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2014፣ በታርቱስ የ50 ሚሊዮን ዶላር የገበያ አዳራሽ ተከፈተ ይህም የመንግስት ደጋፊዎች ትችትን የቀሰቀሰ እና እንደ የአሳድ መንግስት ፖሊሲ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ የመደበኛነት ስሜትን ለመፍጠር የሚሞክር አካል ሆኖ ታይቷል። በሙስና የተከሰሱ ውንጀላዎች ተቃውሞን አስከትለው ብጥብጥ ከፈጠሩ በኋላ ለተገደሉ ወታደሮች ቤተሰቦች ቅድሚያ መስጠት የሚለው የመንግስት ፖሊሲ ተሰርዟል። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2014 የአውሮፓ ህብረት የአውሮፕላን ነዳጅ ለአሳድ መንግስት መሸጥ ከልክሏል ፣ይህም መንግስት ለወደፊቱ የበለጠ ውድ የሆነ ኢንሹራንስ አልባ የጄት ነዳጅ ጭነቶች እንዲገዛ አስገድዶታል። ሰብዓዊ መብቶች እ.ኤ.አ. በ 2007 የወጣው ህግ የበይነመረብ ካፌዎች ተጠቃሚዎች በቻት መድረኮች ላይ የሚለጥፉትን ሁሉንም አስተያየቶች እንዲመዘግቡ ያስገድዳል። እንደ አረብኛ ዊኪፔዲያ፣ ዩቲዩብ እና ፌስቡክ ያሉ ድረ-ገጾች ከ2008 እስከ የካቲት 2011 ድረስ ያለማቋረጥ ተዘግተዋል። እንደ ሂዩማን ራይትስ ዎች እና አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የአሳድ መንግስት ሚስጥራዊ ፖሊሶች የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን ሲያሰቃዩ፣ ሲያስሩ እና ሲገድሉ እንዲሁም መንግስትን የሚቃወሙ አካላትን ዘርዝረዋል። በተጨማሪም ሶሪያ ሊባኖስን ከያዘች በኋላ ወደ 600 የሚጠጉ የሊባኖስ የፖለቲካ እስረኞች በመንግስት እስር ቤቶች እንደሚገኙ የሚታሰበ ሲሆን የተወሰኑት ደግሞ ከ30 ዓመታት በላይ በእስር ላይ ይገኛሉ። ከ2006 ጀምሮ የአሳድ መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ የጉዞ እገዳን አስፋፋ። እ.ኤ.አ. በ2007 ከ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ አሳድ “እኛ የፖለቲካ እስረኞች የሉንም” በማለት ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ በታህሳስ 2007 የጋራ ተቃዋሚ ግንባርን ሲያደራጁ የነበሩ 30 የሶሪያ የፖለቲካ ተቃዋሚዎች መታሰራቸውን ዘግቧል። በዚህ ቡድን ውስጥ 3 የተቃዋሚ መሪዎች ናቸው የተባሉት በእስር ላይ ይገኛሉ። እ.ኤ.አ. በ 2010 ሶሪያ የፊት መሸፈኛዎችን በዩኒቨርሲቲዎች ከለከለች ። እ.ኤ.አ. በ 2011 የሶሪያን ህዝባዊ አመጽ ተከትሎ፣ አሳድ የመጋረጃ እገዳውን በከፊል ዘና አድርጎታል። የውጭ ፖሊሲ መጽሔት እ.ኤ.አ. በ 2011 ተቃውሞን ተከትሎ ስለ አሳድ አቋም መግለጫ አዘጋጅቷል ። በአስርት አመታት የግዛት ዘመናቸው... የአሳድ ቤተሰብ ወታደሩን ከመንግስት ጋር በጥብቅ በማዋሃድ ጠንካራ የፖለቲካ ደህንነት መረብ ፈጠረ። እ.ኤ.አ. በ 1970 የበሽር አባት ሃፌዝ አል-አሳድ በሶሪያ የጦር ሃይሎች ማዕረግ ካደጉ በኋላ ስልጣናቸውን ተቆጣጠሩ ፣በዚያን ጊዜም ታማኝ አላውያንን ቁልፍ ቦታዎች ላይ በመትከል የታማኝ አላውያን መረብ አቋቋመ። እንደውም ወታደራዊው፣ ገዥው ልሂቃን እና ጨካኝ ሚስጥራዊ ፖሊሶች እርስ በርስ የተሳሰሩ በመሆናቸው አሁን የአሳድን መንግስት ከደህንነት ተቋሙ መለየት አልተቻለም።...ስለዚህ...መንግስትና ታማኝ ሃይሎች ሁሉንም መከላከል ችለዋል። ግን በጣም ቆራጥ እና የማይፈሩ ተቃዋሚ አክቲቪስቶች። ከዚህ አንፃር፣ የሶሪያ ሁኔታ በተወሰነ ደረጃ ከሳዳም ሁሴን በኢራቅ ውስጥ ከነበረው ጠንካራ የሱኒ አናሳ አገዛዝ ጋር የሚወዳደር ነው።
1549
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%8D%85
ግብፅ
ግብፅ ወይም ምጽር፣ ምሥር (አረብኛ ) በሰሜን ምስራቅ ኣፍሪካ የምትገኝ አገር ናት። 77 ሚሊዮን ከሚሆነው ህዝቧ አብዛኛው ከናይል ወንዝ ዳርቻ በአንድ ኪሎሜትር ክልል ውስጥ ይገኛል። የግብፅ አብዛኛው መሬት በሰሃራ በረሃ ክልል ውስጥ ይገኛል። ዋና ከተማዋ ካይሮ ስትሆን ከአፍሪካም ትልቋ ከተማ ናት። ሌላ ትኩረት የሚሰጣት ከተማ አሌክሳንድሪያ (እስክንድርያ) ናት። አሌክሳንድሪያ የአገሪቱ ዋና ወደብ ስትሆን በህዝብ ብዛት ከአገሪቱ ሁለተኛ ናት። ግብፅ በሰሜን ከሜዴቴራኒያን ባሕር በምሥራቅ ከቀይ ባሕር፤ በደቡብ ከኖብያ፤ በምዕራብ ከምድረ በዳው አገር ይዋሰናል። ነጭ አባይ በግብፅ መካከል ያደርግና ከደቡብ ወደ ምሥራቅ ይሄዳል። የአባይ ወንዝ የሚሞላው በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በግብፅ የሚዘንበው አንድ አንድ ጊዜ ብቻ ስለ ሆነ ግብፅ በአባይ ለምቶ ይኖራል። ግብፅ የመጀመሪያ ቀደምት ስልጣኔ ያላት ሀገር ናት። ከ3000 ዓዓ የተነሳው ጥንታዊ የግብፅ ስልጣኔ፣ በስነ ቅርፅ፣ ኪነጥበብ፣ ምህንድስናና ቴክኖሎጂ የላቀ ሲሆን በቡዙ ስነ ቅሪትና ሳይንሳዊ ምርምር ላይ የዋለ ነው። በተጨማሪም ግብፅ ለሶስት ሺህ አመት በዘውዳዊ ግዛት ስትመራ ነበር። በ3150 ዓዓ ንጉስ ሜኔስ የግብፅ የተዋሀደ ስልጣኔ አስጀመረ። የታላቁ ጊዛው ፒራሚድ በ2600 ዓዓ በአራተኛው የግብዕ ስርወ መንግስት ፈርኦን በነበረው ኩፉ የተገነባ ሲሆን፣ በአለም አንደኛ የሆነ የቱሪስት መስህብነት ያለው ሀውልት ነው። ነገር ግን ይህ ፒራሚድ በወቅቱ የነበሩት የፈርኦኖች ሰይጣንን ማምለኪያ እና መናፍስት የመጥሪያም ሀውልት መሆኑም ይታውቃል። ይህ ሀውልት ለተጓዳኝ የሮማ ወይም የአሁኑ ምዕራብያውያን ስልጣኔ ተረፈ ምርት ሆኖ እያገለገለ ነው። በተጨማሪም የምዕራብያውያን አጋንንታዊ ማምለኪያ ምልክት ሊሆን ችሏል። ኢሉሚናቲ እና አሜሪካ በማህተሟ ላይ በመጠቀም የሚመጣውን ሰይጣናዊው አምባገነናዊው የአለም መንግስት የሚመኙበትን ዘዴ ያሳያል። ግብፅ በጥንት ዘመን የክርስትና ቁንጮ የሆነች ሀገር ነበረች፣ ነገር ግን በ7ተኛው ክፍለ ዘመን እስልምና ሲስፋፋ ወዲያውኑ የእስላም ሀገር ሆናለች። ግብፅ በ1922 ዓም ከእንግሊዝ ቀኝ ግዛት ስትወጣ፣ ከእስራኤል ጋር ብዙ የድንበር ጦርነት አድርጋልች። በ1978 ዓም፣ ግብፅ የጋዛን ግዛት በመተው እስራኤል እንደሀገር እንደሆነች ተገነዘበች። ከዛም በኋላም ግብፅ በብዙ የፓለቲካ አለመረጋጋት አሳልፋለች። ከ2011 ዓም አብዮት ጀምሮ ግብፅ በግማሽ የርዕሰ ብሄር አስተዳደር ትመራለች። የግብፅ ያሁኑ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ ኢል ሲዝ በብዙ ሀያሲያን አምባገነናዊ አመራር እንዳለው ተናግሯል። ግብፅ የክልል ሀያላን የሆነች ሀገር ናት። የግብፅ ህዝቦች ምንም እንኳን ፈሪሃ እግዚአብሄር ያደረባቸው ሀይማኖተኛ ቢሆኑም፣ ከምዕራብያውያን ጋር በመተባበር አዲሱን አምባገነናዊ የአለም መንግስት ለመመስረት እየነደፉበት ይገኛሉ። በተጨማሪም ግብፅ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አጠቃላይ ፓለቲካ ለመቆጣጠርና ሀያልነቷን ለማጠናከር ከአሜሪካ ጋር እየሰራችበት ይገኛል። ግብፅ በታሪክ ታዋቂ ጥንታዊ ሀይማኖት የነበራት ሲሆን ይህም ሀይማኖት ከጥንቆላና፣ መናፍስትን ከመሳብ ጋር ተያያዥነት አለው። ስለሆነም የግብፅ ሀይማኖት በምዕራብያውያን ዘንድ እጅግ ተወዳጅነት ያገኘ ሆኗል። ፍሪሜሰንሪ የተባለው ሰይጣናዊው ድርጅት የጥንታዊቷን ግብፅ ስልጣኔ በመጠቀም እንደራሱ ጥበብ በማዋል ታላቋን የሮማ (ምዕራብያውያን) ስልጣኔ አስነስቷል። ይህም ለሚያመጡት አምባገነናዊው የሰይጣን መንግስት ለመመስረት ሲባል ነው። ግብፅ የኒው ወርልድ ኦርደር፣ የአፍሪካ ህብረት እና የአረብ ሊግ አባል ናት። ጥንታውያን የግብጽ ባለሥልጣኖች በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከማየ አይኅ ቀጥሎ መጀመሪያ የአፍሪካ ሕዝብ የኖኅ ልጅ የካም ዘሮች ናቸው፤ ይህ አገር ሰናዖር ለሚሉት ቅርብ ስለ ነበር የባብል ግንብ ከተሠራ በኋላ ከዚህ ተነስተው ወደ ግብፅ ወረዱ። የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት ዋና ጥንታዊ ነው፤ የመሠረተውም ፈርዖን ሜኒስ የተባለው ነው። ጸሓፊው ጊዮርጊስ ስንቄሎስ (፰፻ ዓ.ም. አካባቢ የጻፈው) ይህ ፈርዖን ሜኒስ በዕውነት የካም ልጅ ምጽራይም እንደ ነበረ ገመተ። ዳሩ ግን አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ (፫፻፲፯ ዓ.ም. ተጽፎ)፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን (፫ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር። ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ. ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም ('ማሣር' ወይም 'መሥር') ተሠጠ ብለው ጻፉ። በግሪኩ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ ዘንድ፣ የግብፅ ቀድሞ ዘመን የመጀመሪያው ፈርዖን ሜኒስ ነጭ አባይን ከመነሻው ወደ ጎን መለሰና ውሃው ይፈስበት በነበረው ላይ ሜምፊስ የተባለውን ከተማ ቆረቆረ። ታላቅ ንጉሥም ስለ ነበረ ከሞተ በኋላ ሕዝቡ እንደ አምላክ አድርገው አመለኩት። በዘመናዊ አስተሳስብ፣ ይህ ላይኛ ግብጽና ታችኛ ግብጽ ያዋሐደው መጀመርያው ፈርዖን መታወቂያ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን «ናርመር» ከተባለው ጋር አንድ ነው። ናርመር (ሜኒስ) አገሩን ካዋሐደ አስቀድሞ ሌሎችም ነገሥታት (ለምሳሌ ንጉሥ ጊንጥ) በአገሩ ክፍሎች ብቻ ላይ እንደ ነገሡ ከተገኙት ቅርሶች (የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ወይም የጊንጥ ዱላ እንደሚያሳይ) ይታወቃል። የሃይሮግሊፍ ቅርሶችና መዝገቦች ለማንበብ ችሎታው አሁን ስላለ፣ ሜኒስ ከነገሠ በኋላ የግብፅ ታሪክ በጥቂት መጠን ተገልጾአል። መጀመርያው ሥርወ መንግሥታት (፩ኛው እስከ ፮ኛው ድረስ) የቀድሞ ዘመን መንግሥት ይባላሉ። በ፩ኛው ሥርወ መንግሥት ሰባአዊ መስዋዕት በሰፊ ይደረግ ነበርና ከፈርዖኖቹ ጋራ ብዙ ሎሌዎች አብረው ይቀበሩ ነበር። የሔሩ ወገን በሴት ወገን ላይ ይበረታ ነበር። በ፪ኛው ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች መቃብር ከተማ ከላይኛ ግብጽ ወደ ታችኛ ግብጽ (ስሜኑ) ተዛወረ። በኋለኛ 2ኛው ሥርወ መንግሥት ዘመን የሴት ወገን ወኪል ፈርዖን ፐሪብሰን ተነሣና ያንጊዜ ትግሎች እንደ በዙ ይመስላል። በ፫ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ የሔሩ ወገን ለሥልጣን ተመልሶ፣ ነጨሪኸት የተባለው ፈርዖን የመጀመርያውን ሀረም (ፒራሚድ) አሠራ። ከርሱም በኋላ የተነሡት ታላላቅ ፈርዖኖች በጊዛ ሜዳ ላይ ፒራሚዶቻቸውን እንዲሁም የጊዛ ታላቅ እስፊንክስን ሠሩ። በ፬ኛውም ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች ዝሙት የገዛ እኅቶቻቸውን እስከሚያግቡ ድረስ ደረሰ። በ፭ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ፈርዖኖች በሀረሞቻቸው ውስጥ የሀረም ጽሕፈቶች ያስቀረጹ ጀመር፤ እነኚህ ጽሕፈቶች የሔሩ ተከታዮች ወገን (ወይም «ደቂቃ ሔሩ») በሴት ተከታዮች ወገን ላይ የፈጸሙትን ጨካኝ የጭራቅነት ሥነ ስርዓት ይመሰክራሉ። ይህም አስጨናቂ ሁኔታ በ፮ኛው ሥርወ መንግሥት እየተቀጠለ ፈርዖኖቹ ዓለማቸውን ሁሉ ከነጎረቤቶቻቸውም ጋር በጽናት ይገዙ ነበር። ፮ኛው ሥርወ መንግሥት ከነገሠ በኋላ የግብፅ ታሪክ እጅግ ግልጽ ሆኖ አይታይም። በታሪክ ጸሐፍት እንደ ማኔጦን ዝርዝሮች በኩል፣ ለ፯ኛው-፰ኛው ሥርወ መንግሥታት በርካታ ስሞች ቢመዘገቡም፣ ከጥቂቶቹ ብቻ በስተቀር አንዳችም ሥነ ቅርሳዊ ማስረጃ ከቶ ስላልተገኘላቸው፣ ስሞች ብቻ ቀርተው በእውነት እንደ ኖሩ ወይም ዝም ብለው በማስመስል እንደ ተፈጠሩ አይታወቀም። ከቀድሞውም ዘመን በኋላ በእርግጥኛነት የነገሡት መጀመርያ ፈርዖኖች የግብጽ መካከለኛውን ዘመን መንግሥት የመሠረቱት በስማቸውም ውስጥ «ታ-ዊ» (ሁለቱ አገራት ወይም በዕብራይስጥ ምስራይም) የተባሉት ናቸው። የግሪክ ጸሐፍት አፈ ታሪክ በ6ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ኒቶክሪስ የተባለች ሴት የአገሩ ንግሥት እንደ ሆነች የሄሮዶቶስና የማኔጦን ታሪኮች ይነግራሉ። ሄሮዶቶስ እንደሚለው፣ ወንድሙዋን ግብፆች ስለ ገደሉባት እሷም ልትበቀልለት አሰበች። ለዚሁ ጉዳይ ከመሬት ውስጥ አንድ ታላቅ አዳራሽ አሠራች። ከዚያም ታላቅ ግብር አዘጋጅታ የወንድሙዋን ገዳዮች ወደዚሁ ግብር ጠራቻቸው። የተጠሩትም በግብፅ ግዛት የታወቁ ክቡራን ነበሩ። እንዲሁ ሆኖ ሳለ በድንገት ከውጪ በራሳቸው ላይ ውካታና ፍጅት ጩኸትም ተነሳ። የጥፋት ውሃ አዳራሹን ሰብሮ ገባ። ንግሥት ኒቶክሪስ አስቀድማ የወንዙን ውሃ በሚስጥር ወደ አዳራሹ እንዲገባ አድርጋ ነበርና ውሃው በዚያ ታላቅ ግብር ላይ እንዲለቀቅ አደረገች። በዚያም የገቡ ሁሉ ሰጥመው ቀሩ። ይህ የኒቶክሪስ ታሪክ በሄሮዶቶስም ሆነ በማኔጦን ቢገኝም፣ በዘመናዊ ሥነ ቅርስ አስተያየት ለዘመንዋ ምንም ማስረጃ ስላልተገኘ አሁን እንደ አፈ ታሪካዊ ንግሥት ብቻ ትቆጠራለች። በግሪኮች የታሪክ ጸሐፍት ዘንድ ሌላ ስመ ጥሩ ፈርዖን ሲሶስትሪስ ነበር። ይህ ንጉሥ ዓለምን ለማሸነፍ አስቦ ከግብፅ ሲነሣ የሚሊዮን እኩሌታ የሚሆኑ እግረኛ ወታደሮች፣ ፳፬ ሺህ ፈረሰኞች፤ ፳፯ ሺህ የተሰናዱ ሠረገሎች እንደ ነበሩት ይተረኩ ነበር። ዝና ፈላጊነቱ በክብር ተፈጸመለትና ትልቅ ድል አገኘ። በየሄደበት ስፍራ ሁሉ ከእብነ በረድ የተሠራ ሐውልት አቆመ። የሚመጣው ትውልድ እንዳይረሳው ባቆመው ሐውልት ላይ ጽሕፈት እንዲቀረጽበት አደረገ። በብዝዎቹ ሐውልት ላይ እንዲህ የሚል ቃል ተጽፎአል። «ንጉሠ ነገሥት ሲሶስትሪስ በጦር ሠራዊቱ ኅይሉ ይህን አገር አሸንፎዋል» ነገር ግን ዘመናዊ የታሪክ ጸሓፊዎች እንደዚህ አላደረገም ብለው ይጠራጠራሉ። በማኔጦን ነገሥታት ዝርዝር «ሴሶስትሪስ» የሚባል ፈርዖን በ12ኛው ሥርወ መንግሥት በፈርዖን 3 ሰኑስረት (ሰንዎስረት) ፋንታ ይታያል። ስለዚህ የሴሶስትሪስ አፈ ታሪክ ከሰንዎስረት ትዝታ እንደ ተወረደ ይታመናል። ጵቶልሚዮስና ንግሥት ክሌዎፓትራ ሺሻክ የተባለ የግብፅ ንጉሥ ኢየሩሳሌምን ስለ ያዛት የሰሎሞን ቤተ መቅደስ በዝብዞ ንዋየ ቅድሳቱን ሁሉ ጠርጉ ወሰደው። አሚኖፌስ የተባለ ስመ ጥሩ የግብፅ ንጉሥ ነበር፤ ይህም ምናልባት ለስሙ መጥሪያ (ለመታሰቢያው) ብሎ አንድ ትልቅ መቅደስና ምስል ያቆመ ሜምኖን የተባለው ንጉሥ ሳይሆን አይቀርም። የዚህም ፍራሽ እስከ ዛሬ በቴቤስ ይታያል። ያቆመውም የድንጋይ ምስል ፀሓይ ስትወጣ ደስ የሚያሰኝ ቃል ፀሓይ ስትጠልቅ የኅዘን ቃል ያሰማል ይባላል። ዛሬም በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች ድምፁን የሚሰሙ ይመስላቸዋል። ፭፻፳፭ ዓመት ከዘመነ ክርስትና በፊት ካምቢሲስ ንጉሠ ፋርስ ግብፅን ድል አድርጎ ነበረና ሳሜኒቱስ የተባለውን የግብፅን ንጉሥ የወይፈን ደም በግድ ስለ አስጠጣው እንደ መርዝ ሆነበትና በዚሁ ጠንቅ ሞተ። ፫፻፴፪ ዓመት ከዘመነ ክርስትና በፊት የመቄዶንያው ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ግብፅን ድል አድርጎት ነበር። በዚህ ስፍራ እስክንድሪያ የተባለ አንድ ስመ ጥሩ ከተማ ሠራ። ይህም ከተማ በዓለም ከታወቁት ከተሞች እጅግ ጥሩ ሆኖ የተሠራና መሰል የሌለው አያል መቶ ዓመት የቆየ ቤተ መንግሥት መሆኑ ታውቆዋል። የጥንቱ ሥራው ፈራርሶ ዛሬ የሚታየው እስክንድሪያ ከጥንቱ በጣም ያነሰ ነው። እስክንድር ሲሞት በዚሁ በእስክንድርያ ተቀበረ። ይኸው ከተማ ስመ ጥሩ በመሆኑ እስከ ዛሬ በግብፅ ዋና የንግድ ሁለተኛ ከተማ ተብሎ ይጠራል። እስክንድር የሱ ጀኔራል የነበረውን ጵቶልሚዎስን አገሩን እንዲገዛ ሾመው። ከጵቶልሚዎስ ጀምሮ ተወላጆቹ ሁሉ የንጉሥ ዘር ተብለው ሁሉም ጵቶልሚዎስ ተብለዋል። ፪፻፺፬ ዓመት ገዝተዋል። ከነዚህም በመጨረሻ የነገሠው ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ ይባላል። በላዮ የገዛ ሚስቱ ተነሥታ ሸፈተችበትና ተዋጋችው። ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ በመጨረሻ ድል ሆነና ለማምለጥ የማይሆንበት ቢሆን በነጭ ዐባይ ወንዝ ውስጥ ገብቶ ሰጠመ። ሚስቱ ክሌዎፓትራ የተባለች የግብፅ ዋና ገዢ ሆነች። አሉ ተብለው ከሚጠሩት ቆነጃጅት አንዲቱ እርስዋ ነበረች። ስጦታዋና ተፈጥሮዋ ከውበትዋ ጋር የተካከሉ ነበሩ። ዳሩ ግን ክፉ ነበረች። ከሠራችው ሁሉ እጅግ የሚያሰቅቀው ነገር ያሥራ አንድ ዓመት ሕፃን የነበረውን የገዛ ወንድምዋን በመርዝ ማስገደልዋ ነው። ምንም ክፋትዋን ዓለም ቢያውቀው እኔ ነኝ ያለ ጀግና የውበት ማጥመጃዋን ሊቃወም የሚችል አልተገኘም። ማርክ አንቶኒ የተባለ የሮማ ጀኔራል በግሪክ አገር ፊሊጵ በተባለች አውራጃ ብሩተስንና ካሲውስን ድል ባደረገ ጊዜ ከሜዴቴራኒያን ባሕር በሰሜን ምሥራቅ ወደምትሆን ወደ ሲሲሊያ እንድትመጣ ክሌዎፓትራን አስጠራት። ምክንያቱም ለብሩተስ ረድታ ነበርና ሊቀጣት አስቦ ነበር። ክሌዎፓትራ ጥሪው እንደ ደረሳት እሺ ብላ በፍጥነት ተነሥታ በተለይ በወርቅ ባጌጠ ታንኳ ገባች። ታንኳው በሽራው ፈንታ ዋጋው የበዛ የከበረ ሐር ነበረው። ታንኳውን በብር መቅዘፊያ የሚቀዝፉት የተወደዱ ቆነጃጅት ነበሩ። ንግሥት ክሌዎፓትራ ሐር ተጋርዶላት በመርከቡ ተደግፋ ተቀምጣ ነበረች። እንደዚህ ሁና ሲድኑስ በተባለው ወንዝ ተንሳፈፈች። ያለችበትም ታንኳ እጅግ ያማረ ነበር። እርስዋም ራስዋ የተወደደች ነበረች። የሚታየው ሁለመናዋ ሕልም ይመስል ነበር። ከታንኳው መጋረጃ ነፋስ እየጠቀሰ የሚወስደው ሽቶ እያወደ ክሌዎፓትራ እንደ ተቃረበች ማርክ አንቶኒን አስጠነቀቀው። ከሩቅ ልብ የሚነካ የሙዚቃ ድምፅ ይሰማ ነበር። ቀጥሎ የብር መቅዘፊያው ሲብለጨለጭ ከሩቅ ይታይ ነበር። ነገር ግን አንቶኒ የግብፆችን ንግሥት በተመለከተ ጊዜ ምንም አላሰበም። ማርክ አንቶኒ ከክሌዎፓትራ እስኪገናኝ ድረስ ክቡር ሰውና ጀግና መሆኑን አሳየ እንጂ ከዚያ በኋላ ግን ፍጹም እንደ ባሪያዋ ሆነ። ከክሌዎፓትራና ከርሱ ክፉ አካሄድ የተነሣ ኦክታቢዎስ ከተባለ ከሌላ የሮማ ጀኔራል ጋር በግሪክ አገር አክቲውም በተባለች አውራጃ ላይ ተዋግተው አንቶኒ ድል ሆነና በገዛ ሰይፉ ወድቆ ሞተ። ክሌዎፓትራም ኦክታቢዎስ በሕይወትዋ ወደ ሮማ የወሰዳት እንደ ሆነ በሕዝብ መኻከል እንደሚያጋልጣት ተረዳችው። ስለዚህ ለመታገሥ የማይችል ሲሆንባት ጊዜ በግብፅ አገር አንድ ዐይነት በተናከሰ ጊዜ ሕመሙ የማይሰማ መርዛም እባብ ስላለ ክሌዎፓትራ ከንደዚህ ያለ መርዛም እባብ አንዱን አሲዛ አስመጥታ ሰውነቷን አስነከሰች። ትንሽ ቆይታ ሁለመናዋ ደነዘዘ አበጠ ወዲያው ልቡዋ መምታቱን አቆመ። ውበት የነበራት ክፋዩቱ የግብፅ ንግሥት ክሌዎፓትራ እንደዚህ ሆና ፴ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ሞተች። ተከታይ ታሪክ ከንግሥት ክሌዎፓትራ ሞት በኋላ ግብፅ ለሮማ መንግሥት ተገዛና እስከ ዘመነ ክርስትና ፮፻፵ ዓመት ድረስ የምሥራቅ መንግሥት እየተባለ ለሮማ እንደ ተገዛ ቆየ። ከዚህ በኋላ ሳራሲኖች ድል አደረጉትና እስከ ፮፻ ዓመት ቆየ። የሳራሲን ገዦች ያሠለጠኗቸው ማምሉኮች የተባሉት የገዛ ዘበኞቻቸው ሳራሲኖችን ከዙፋናቸው ዘርጥጠው አወረዷቸው። ቱርክ መጥቶ ድል እስኪያደርጋቸው ድረስ ማምሉኮች ግብፅን እስከ ፲፯፻፱ ገዝተዋል። ቱርኮችም ግብፅን እስከ ፲፯፻፺፰ ዓመት ገዝተዋል። ከዚህ በኋላ ናፖሊዮን ቦናፓርቲ አርባ ሺህ የሚሆን የጦር ሠራዊት ከፈረንሳይ አገር አምጥቶ፤ ግብፅን ወረረ። ቱርኮችም ግብፅን ከያዙ ወዲህ ማምሉክ የተባለውን ጭፍራ ወደ ሥራቸው አግብተው ጠብቀውት ነበርና እነዚህ ተስፋ እስኪቆርጡ ድረስ ተከላከሉ። ጦርነቱን የሚዋጉበት ስፍራ በፒራሚዱ አጠገብ ነበር። በዚያ ሲዋጉ ሳሉ እኩሌቶቹ እዚያው ታረዱ። ሌሎቹም እየዘለሉ ወደ ነጭ ዐባይ ወንዝ ባሕር ሰጠሙ። ከዚህ ጦርነነት በኋላ ናፖሊዮን ቶሎ ብሎ ወዲያው ወደ ፈረንሳይ አገር ተመለሰ እንጂ በዚህ አልዘገየም። ሲሄድም ጀኔራል ክሌበር የተባለውን ለፈረንሳይ ጦር ጠቅላይ አድርጎት ሄደ። ጀኔራል ክሌበር ጀግና ሰው ነበር። ዳሩ ግን ጨካኝ ነበርና ጨካኝነቱ ሕይወቱን እስከ ማጣት አደረሰው። ይኸው ጨካኙ ጀኔራል አንድ ቀን ሼህ ሳዳ የሚባል አንድ ሽማግሌ እስላም አገኘና ውስጥ እግሩን በከዘራ አስደበደበው። ወዲያው ትንሽ እንደ ቆየ ጀኔራሉ ወደ መስጊድ ገብቶ ሳለ አንድ የተናደደ እስላም ገሠገሠና በጩቤ ቢሽጥበት ያን ጊዜውኑ ሞተ። በ፲፰፻፩ ዓመት እንግሊዝ ፈርንሳዮችን ከግብፅ ለማስወጣት ከብዙ ጦር ጋራ ሰር ራልፍ አቤሮክሮምቢን ሰደደው። ጀኔራል መኑ የፈረንሳይ ኮማንደር ነበር። አቡኬር ላይ ተዋጉና ሰር ራልፍ አቤሮክሮምቢ ድል አደረገው። ዳሩ ግን እርሱም ራሱ ክፉኛ ቆስሎ ነበር። በዚያው ዓመት የፈርንሳይ ጦር ተሸነፈና ከግብፅ ወጥቶ በመርከብ ተሳፍሮ ወደ ፈረንሳይ አገር ተመለሰ። ዳሩ ግን ባላገሮቹ ከፊተኞቹ ገዢዎቻቸው ከቱርኮች ይልቅ የፈረንሳይ ጀኔራል ቅን ፍርድ እየፈረደ በመልካም አገዛዝ በደንብና በሕግ ይገዛቸው ነበርና በመሄዱ እጅግ አዝነው ተላቀሱ። የዛሬው የግብፅ ዋና ከተማ ትልቁ ካይሮ ነው። ቀድሞ ከነበረው ይልቅ የዛሬው በጣም ትንሽ ነው። ነገር ግን ፫፻ ሺህ ሰዎች ይኖሩበታል። የቤት ሥራ አሠራር ዕውቀትና የድንጋይ መውቀር ብልሀት ከሦስትና ከአራት ሺሕ ዓመት በፊት ብዙ ሚሊዮን ሕዝብ እንደ ነበረ እጅግ ለዐይን ያማሩ ታላላቅና ሰፋፊ የነበሩ የከተሞቻቸው ፍራሽ በመገኘታቸው እንረዳለን። በጥንቱም ሆነ ወይም በዛሬው አስተያየት ስንገምተው እጅግ ደምቆ የሚታይ ከተማ እንደ ቴቤስ ያለ አይገኝም። ባለመቶ በር ከተማ ይሉታል። በጦር ጊዜ ከዚህ ከተማ በያንዳንዱ በር የሚወጣው የጦር ሠራዊት እንደሚከተለው ነው። መሣሪያቸው የተሰናዳ ፪፻ ሠረገሎችና ፪ ሺሕ ወታደሮች ናቸው። ከ፳፬፻ ዓመት በፊት የነበረ ካምቢሲስ የተባለ የፋርስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን ቴቤስ ፈርሶ ነበር። የከተማው ፍራሽ ከነጭ ዐባይ ወንዝ ግራና ቀኝ ፳፯ ማይል ርቀት ተበታትኖ እስከ ዛሬ ይታያል። ከሐውልቱም ያያሎቹ ውፍረት ፲፪ ጫማ (ፊት) ይሆናል። ከግብፆች ነገሥታት አንደኛው ዙሪያው አርባ አምስት ማይል የሚሆን ትልቅ ጉድጓድ ቆፍራችሁ ወደታች ጥልቅነት ያለው ባሕር ይሁን ብሎ ሕዝቡን አዘዛቸው። አንደኛው ንጉሥ ደግሞ ከመሬት ውስጥ አስቆፍሮ ከዕብነ በረድ የታነጸ ሦስት ሺሕ ጓዳ ያለው አዳራሽ አሠራ። ለዚህም ዘወርዋራ መንገድ ነበረው። ከፍ ባለው ጓዳ አንዲት የተቀደሰች አዞና ግብፆችም የሚያመልኩዋቸው ሌሎች አራዊት ነበሩ። ከምድር በታች ባለው ጓዳ የግብፃውያን ነገሥታት ዐፅም ተጋድሞአል። ደግሞ አንደ የሚያስደንቀው ሥራ መሬቱን ወደ ውስጥ ቆፍረው አለቱ ሲወጣ ያንን ወቅረው የድንጋይ ምሰሶ ያደርጉታል። ውስጥ ለውስጥ ጋሌሪ የደርብ መንገድ እያደረጉ ይሠሩታል። በዚህ ውስጥ ከሺሕ ዓመት በፊት የሞተውን ሰው ሬሳ አጋድመውት ይገኛል። ሳይለወጥ ልክ እንደ ተቀበረ ጊዜ ሆኖ ይታያል። ይህንንም ሙሚስ ይሉታል። የግብፅ ፒራሚድ በነጭ ዐባይ ወንዝ ዳር ይገኛል። ታላቁ ፒራሚድ ከፍታው ፭፻ ጫማ (ፊት) ነው። የግብፅ ፒራሚዶች የተሠሩበትን ዘመን የሠራቸውንም ሰው ማን እንደሆነ ከቶ አይታወቅም። ለመሆኑ ግን ለመቃብራቸውና ለዘለዓለም መታሰቢያ እንዲሆኑዋቸው ጥንታውያን የግብፅ ነገሥታት አሠርተቀቸዋል ይባላል። ነገር ግን ፒራሚዱ ሳይፈርስና ሳይናድ ምንም ብዙ ዘመን ቢቆይ የሠሩት ነገሥታት እነማን እንደ ሆኑ ስማቸው ተረስቷል። በቴቤስ አጠገብ ባንድ ሜዳ ላይ ወንድና ሴት ሆነው የሰው መልክ የሚመስሉ ሁሉ ታላላቅ ሐውልቶች አሉ፤ ቁመታቸውም ፶ ጫማ (ፊት) ይሆናል። በግብፆች መኻከል ከሚገኘው ከቀድሞ ሥራ ሁሉ በጣም የሚያስደንቅ ሲፊክስ የሚሉት ነገር ነው። ይኸውም ከታች አካሉ የአንበሳ ሆኖ ከላይ ከራሱ ትልቅ የሴት መልክ ነው። ዛሬ እንደሚታየው ከታች ያለው አካሉ በአሸዋ ውስጥ ተቀብሯል። የላይኛው ክፍል ከምድር በላይ የሚታየው ራሱና አንገቱ ነው። ይኸውም ቁመቱ ፸ ጫማ (ፊት) ነው። የተጠረበው ከአለት ድንጋይ ነው። በሩቁ ለተመለከተው ሰው አፍንጫዋ ደፍጣጣ የሆነች ሴት ከአሸዋ ውስጥ ብቅ ያለች ይመስላል። በጥንት ቴቤስ አጠገብ ያለው ሉክሶር የተባለው ከተማ ፍራሽ ለተመልካቹ የሚያስደንቅ ሁኖ ያለመጠን ትልቅ ነው። ከመቅደሶቹ አንዱ የጥንት ሥራ ስመ ጥሩ ይመስላል። ግብፃውያን ይህን የሚያስደንቅ ሥራ ሲሠሩበት በነበሩ ዘመን ከዛሬ ይልቅ የዚያን ጊዜ ብዙ ጥበብ ዐዋቂዎችና የተማሩ ሰዎች እንደነበሩ ይታያል። ጥበባቸውንና ዕውቀታቸው ከፍ ያለ እንደ ነበረ ተመልክተው የሌሎች አገር ሰዎች እንደ አስማተኞች ይገምቱዋቸው ነበር። ግብፆች ልማደ አገር ከንቱ አምልኮት ነበራቸው። ዋናዩቱም ጣዖታቸው ኢሲስ ትባላለች፤ ባልዋም ኦሲሪስ ይባላል። ምስላቸውን ሠርተው ለነዚህ ይሰግዱላቸዋል። ኢሲስ በጣም የተከበረች ጣዖት ናት፤ ሕዝቡም አያሎች መቅደሶች ሠርተውላታል፤ በዚህም ያመልኩዋታል። ስሜን አፍሪቃ
13580
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%90%E1%88%99%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%88%98%E1%8B%B5
መሐሙድ አህመድ
ማህሙድ አህመድ፣ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ። ማህሙድ አህመድ እና የሙዚቃ ህይወቱ የተወለደው ሚያዚያ 30, በ1933 ዓ.ም. አዲስ አበባ መርካቶ በአሜሪካን ግቢ አካባቢ ነው፡፡ ሥራንም ሆነ ሕይወትን በራሱ መጋፈጥ የጀመረው ገና በሕፃንነቱ ነው፡፡ አባቱ በሚሠራበት ግሪክ ክለብ አብሮ በመሔድ ቅርጫት ኳስና የቴኒስ ሜዳዎቹ ላይ ይሠራም ነበር፡፡ በስድስት ዓመቱም ሊስትሮ ሆኖ መሥራት ጀመረ፡፡ በትምህርት ቤት ቆይታው ብዙ ጐበዝ እንዳልነበር ፈገግ ብሎ የሚያወራው ማህሙድ ቤተሰቦቹንና ራሱን መርዳት እንዳለበትም የተረዳው ገና በሕፃንነቱ ነው፡፡ የሙዚቃ ሕይወቱ ሀ ብሎ የተጀመረው አንድ ክለብ ውስጥ ሳንድዊች እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ጊዜ ነው፡፡ እንደ አጋጣሚም ሆኖ በዚያው ክለብ ውስጥ ጥላሁን ገሠሠ ይዘፍንበት የነበረ ቦታ ነበር፡፡ በአንድ አጋጣሚም ሁሉም ድምፃውያን ወደ ድሬዳዋ ሔደው ሙዚቀኞቹ ያለ ድምፃዊ እየተለማመዱ ነበር፡፡ የተፈራ ካሣን ‹‹አልጠላሽም ከቶ››ን የተዘራን ‹‹ይሔም አለ ለካ››ንና የጥላሁን ዘፈን እየተለማመዱ ነበር፡፡ በድምፅ መዝፈን እንደሚፈልግም ጠየቃቸው፡፡ ‹‹በጣም ቀጭን ነበርኩ እናም ‘ትችያለሽ? ወይ›› ብለው ጠየቁኝ፣ እናም እሞክራለሁ አልኩ›› በማለት ማህሙድ ይናገራል፡፡ ‹‹አልጠላሽም ከቶ›› የሚለውን ዘፈን በሚዘፍንበት ሰዓት የኮንጐ ዘማቾች በቦታው ነበሩ እናም አስደነቃቸው፡፡ እንደገናም እንዲዘፍን ተጠየቀ፡፡ የክለቡ ባለቤት በቦታው የነበረ ሲሆን አድናቆት በተሞላ ድምፅም ‹‹የአላህ ያለህ በጣም ጥሩ መዝፈን ትችላለህ!›› እንዳለው ማህሙድ ያስታውሳል በዚህም አጋጣሚ ከአስተናጋጅነት ወደ ዘፋኝነት ተቀየረ፡፡ የቤቱ ባለቤትም ሙሉ ልብስ ገዛለት፡፡ ጥላሁንና ሌሎቹ ዘፋኞች በተመለሱበት ወቅት የእሱ መዝፈን በጣም ነው ያስገረማቸው፤ የግጥም ደብተርም ሰጡት፡፡ መዝፈን በጀመረበት ወቅት የተለያዩ ዘፋኞችን ሙዚቃ በመዝፈን ነበር፡፡ በዚህም ክለብ ነበር ‹‹አላወቅሽልኝም›› የሚለው የመጀመሪያው ዘፈኑ የሆነው ግጥም የተሰጠው፡፡ ክብር ዘበኛ መቀጠር ፍላጐቱ የነበረ ሲሆን መጀመሪያ ግን ፖሊስ ኦርኬስትራና ምድር ጦር ለመቀጠር ጠየቀ፡፡ በተለያዩ ምክንያቶችም እንደማይቀጥሩት ነገሩት፡፡ መቶ አለቃ ግርማ ሐድጉም (በኋላ ሻለቃ) ክብር ዘበኛ መቀጠር ይፈልግ እንደሆነ ጠየቁት፣ እሱም ተስማማ ከመቀጠሩ በፊት ግን በሕዝብ ፊት ዘፍኖ ማለፍ ነበረበት፡፡ የዚያን ጊዜ የነበረውን እያንዳንዷን ጥቃቅን ነገር በጥልቅ ያስታውሳል፤ የታምራት ሞላን ‹‹ተስፋ አትቁረጪ›› እንዲሁም ‹‹አላወቅሺልኝም››ን ሲዘፍን የተመልካቹ መልስ ለየት ያለ ነበር፡፡ ‹‹የኤልቪስ ፕሪስሊን ዳንስም እየደነስኩ ነበር፣ እናም የተመልካቹ መልስ የማይታመን ነበር፤›› በማለት ማህሙድ ይገልጻል፡፡ መቶ አለቃ ግርማም ወታደር ሆኖ እንዳይቀጠር መከሩት፣ የክብር ዘበኛ ሰዎችም በወታደርነትና ሙዚቀኝነት 120 ብር እንክፈልህ ብለው ጠየቁት፡፡ እሱ ግን ባለመስማማቱም በሙዚቀኝነት ብቻ በ1955 ዓ.ም. አካባቢ ተቀጠረ፡፡ ለአሥራ አንድ ዓመታትም ያህልም በዚህ ቦታ ሠርቷል፡፡ ‹‹ለዚህ ያበቃኝ፣ የማውቀውን ነገር ሁሉ ያስተማረኝ ለእኔ ወንድሜ ጥላሁን ገሠሠ ነው፡፡ ሌሎችም ሙዚቀኞች እንዲሁ በእኔ ላይ አሻራ ጥለዋል፤›› ይላል ማህሙድ፡፡ በዚያን ወቅት ሙዚቀኞች አንድ ላይ ይሰባሰቡበት የነበሩ ብዙ አጋጣሚዎች ነበሩ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ክብር ዘበኛ ይሠራ በነበረበት ወቅት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ይደረግ የነበረው የሙዚቀኞች ውድድር አንዱ ነው፡፡ የተለያዩ ባንዶች እንደ ምድር ጦር፣ ክብር ዘበኛና የፖሊስ ኦርኬስትራ ባንዶች ከድምፃውያኖቻቸው ጋር ይመጣሉ፡፡ እያንዳንዱም ድምፃዊ አንድ ወይም ሁለት ዘፈን ይዘፍናል፡፡ ይሔም ለሙዚቀኞች ጥሩ አጋጣሚ እንደነበር ይናገራል፡፡ ከአሥራ አንድ ዓመታት ቆይታም በኋላ በተለያዩ ክለቦች መሥራት ጀመረ፡፡ ለዚህም ምክንያቱ የነበረው ያገኘው የነበረው 60 ብር አምስት እህቶቹና ወንድሞቹ በአጠቃላይ ቤተሰቦቹን መደገፍ አልቻለም፡፡ በወቅቱ አባቱ ሥራ ያልነበራቸው ሲሆን እናቱ ብቻ ነበረች የምትሠራው፤ መጨረሻ ላይ ከክብር ዘበኛ በለቀቀበት ወቅት ደመወዙ 250 ብር ደርሶ ነበር፤ ከዚያም ከአይቤክስ ባንድ ጋር ተጠቃልሎ ራስ ሆቴል ተቀጥሮ መሥራት ጀመረ፡፡ በሙዚቃ ሕይወቱ ውስጥ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈ የሚናገረው ማህሙድ ዘመኑ ለሙዚቀኞችም ሆነ ለሙዚቃ ዕድገት የተመቻቸ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ እንደሚናገረው ከሆነ ይሔ ዕድገትም የተገኘውና እዚህ መድረስ የተቻለው በዱሮ ሙዚቀኞች መስዋዕትነት ነው፡፡ ‹‹እነዚህ ሙዚቀኞች አሻራቸውን ጥለው ማለፍ ችለዋል፤›› የሚለው ማህሙድ በዚያን ጊዜ የነበሩት ሙዚቀኞች ምንም እንኳን ችሎታው ቢኖራቸውም የሙዚቃ ትምህርት ቤት አልሔዱም፡፡ የዚያን ጊዜውንም በማስታወስ ለሙዚቀኞች እንዴት ከባድ እንደነበር ይናገራል፡፡ ሙያውም እንዴት ይናቅ እንደነበርም ያስታውሳል፡፡ በ1963 ከአይቤክስ ባንድ ጋር ራስ ሆቴል በሚሠራበት ወቅት ‹‹ኩሉን ማን ኳለሽ››፣ ‹‹አምባሰል››፣ ‹‹ችቦ አይሞላም ወገቧ›› እና ‹‹አልማዝ ምን ዕዳ ነው›› የመሳሰሉ ዘፈኖችን ይዘፍን ነበር፡፡ እነዚህ ዘፈኖች ከአንዳንድ ወገኖች ከፍተኛ ትችትም አጋጠመው፡፡ የዱሮ ዘፈኖችን በአዲስ መልክ ትጫወታለህ ለማለት አንድ ጋዜጠኛ ‹‹ፍራሽ አዳሽ›› ብሎ የጠራውን አጋጣሚም አሁንም አይረሳውም፡፡ ‹‹አላዘንኩም፡፡ የዱሮ ዘፈኖችን አዲስ ሕይወት በመስጠት ዘፍኛለሁ፡፡ ፍራሽም እንደ አዲስ ሲታደስ ይተኛበታል›› ይላል፡፡ ማህሙድ ከዚህም በተጨማሪ ‹‹ዓባይ ማዶ››፣ ‹‹ደኑን ጥሰሽ›› እና ‹‹የት ነበርሽ›› የሚሉት ዘፈኖቹም የተለየ ርዕዮተ ዓለም ያስተላልፋሉ በሚልም ተወቅሶ ነበር፡፡ ማህሙድ አህመድ እና አለም አቀፍ እውቅና በሚያዚያ ወር 1976 አ.ም የፈረንሳይ የቴአትር ቡድን አባላት በመላው አፍሪካ በሚገኙ የፈረንሳይ የባህል ማእከላት እየተዘዋወሩ የተለያዩ ትርኢቶችን ያቀርቡ ነበር:: በዚህ ወቅት ነበር የፍራንሲስ ፋልሴቶ የቅርብ ወዳጅ የነበረ አንድ ፈረንሳያዊ ከቴአትር ቡድኑ ጋር በስቴጅ ማናጀርነት ወደ አዲስ አበባ የመጣው:: ይህ የፍራንሲስ ወዳጅ ታዲያ በአዲስ አበባ ጎዳና ሲዘዋወር የመሃሙድን ሙዚቃ በጎዳና ላይ ይሰማና ይወደዋል:: በጊዜው ደግሞ ፍራንሲስ ፋልሴቶ እና ጉዋደኞቹ ከመላው አለም የተለያዩ ሙዚቃዎችን በመሰብሰብ አብረው ማዳመጥ፣ መወያየት እና ፉክክር ያደርጉ ነበር:: ይህ ፈረንሳያዊ የመድረክ ባለሙያ ታዲያ የመሃሙድን ሙዚቃ እንደሰማ ወዲያው ወደሙዚቃ ቤቱ ይገባና ሸክላውን በመግዛት ወደ ፈረንሳይ ሲመለስ ለፍራንሲስ ይሰጠዋል:: ፍራንሲስም ከወዳጆቹ ጋር ሙዚቃውን መስማት ይጀምርና እጅግ በጣም የተለየና በጣም አዲስ አይነት ሙዚቃ ይሆንበታል:: ወዲያውም ያንን ሙዚቃ በበርካታ ካሴቶች ይቀዳና ለሚያውቃቸው የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጆች ዲጄዎች እና ሙዚቃ ተንታኞች ይልክላቸዋል:: በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናቶች ታዲያ ከሁሉም ያገኘው ምላሽ እጅግ የሚያስደንቅ ነበር:: ከየት ይህን ሙዚቃ እንዳመጣውና እጅግ በጣም እንደወደዱት እንዲያ ያለ ሙዚቃም ሰምተው እንደማያውቁ ይገልፁለታል:: በእንዲህ ያለ ሁኔታ ነበር ከመሃሙድ ጋር ለመስራት የወሰነው:: ይህ በሆነ በወሩ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ማህሙድን ፈልጎ በማግኘት በርካታ ስራዎችን ሊሰሩ ችለዋል:: ይህ አጋጣሚ ነበር እንግዲህ ኢትዮጲክስ የተሰኙትን እነዚህን 30 አልበሞች እንዲደመጡ ምክንያት የሆነው:: ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ሙዚቃን ያሳተመው የውጪ ሃገር አሳታሚ ክሬመርስ የተባለው የቤልጂየም ሬከርድ ሌብል የመሃሙድን 2 ዘፈኖች የያዘ ኤልፒ () በ1976 አ.ም አካባቢ አሳተመ። በወቅቱ ይህ ሬከርድ በጣም ጥሩ የሚዲያ ዳሰሳዎችንም አግኝቶ ነበር:: (ኒዮርክ ታይምስን ጨምሮ) የአለም ምርጥ 10 ወርልድ ሚውዚክ ቻርት ውስጥም ለመግባት ችሎ ነበር:: ይህ ማለት እንግዲህ ከፍራንሲስ ፋልሴቶ በፊት መሆኑ ነው:: ነገር ግን በአልበም ደረጃ እንጂ አለም አቀፍ መድረኮች ላይ በመጫወት እና በመላው አለም ሙዚቃዎቹ ተደማጭነት እንዲያገኙ ያደረገው ፍራንሲስ ፋልሴቶ ነው:: የኢትዮጵያ ዘፋኞች