id
stringlengths 4
5
| url
stringlengths 31
525
| title
stringlengths 1
65
| text
stringlengths 9
3.42k
|
|---|---|---|---|
20804
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%8C%A3%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5%20%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8B%B3%20%E1%88%B2%E1%8C%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%88%AB%E1%88%8D
|
ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል
|
ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
39210
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%BD%E1%8D%8C
|
ችፌ
|
ችፌ እግር እና እጅ ላይ እንዲሁም ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ላይ የሚወጣ እና የሚያሳክክ ቁስል ሲሆን ሁልጊዜ የሚያዥ እና ዐልፎ ዐልፎ ሽፍ የሚል ነው።
ባህላዊ መድኀኒቱም የተወቀጠ ኮሶ በማር ለውሶ መቀባትና ቅጠል ለጥፎ በጨርቅ ማሰር ነው።
|
12121
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%89%E1%8B%8A%20%E1%8D%93%E1%88%B5%E1%89%B4
|
ሉዊ ፓስቴ
|
ሉዊ ፓስቴ () (1815 – 1888 ዓ.ም.) ፈረንሳያዊ የረቂቅ ህዋሳትና የኬሚስትሪ ሊቅ ነበሩ። እሳቸውና ሚስታቸው ማሪ ፓስቴ በተለይ በበሽታዎች ጀርም ቲዎሪ ስላደረጉት ሙከራዎች ይታወቃሉ። እንዲሁም በክትባት ስለ መስራታቸው ይታወቃል። በተለይም በውሻ በሽታ የሚከላከል መጀመርያው ክትባት በማግኘቱ ስመ ጥሩ ናቸው። በኬሚስትሪ በኩል የቡረሌ ኢምጥጥናዊ አቀራረጽ አሳወቁ። ከዚህም በላይ ወተትና ወይን ጠጅ ቶሎ እንዳይበላሽ ዘዴ አገኙ። ይህም ሂደት ፕስተራ () ይባላል።
የፈረንሳይ ሰዎች
|
1855
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%93%E1%89%A1%E1%8A%A8%E1%8B%B0%E1%8A%90%E1%8C%BE%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%88%8D%20%E1%88%95%E1%88%8D%E1%88%9D
|
የናቡከደነጾር የምስል ሕልም
|
የናቡከደነጾር የምስል ሕልም ከትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 2 የተገኘ ምሳሌ ነው።
በምሳሌው ዘንድ፣ የባቢሎን ንጉስ 2 ናቡከደነጾር በሚመላለስ ቅዠት ይታወካል እሱን ግን ለማስታወስ አይችልበትም። ሕልሙን ካልነገሩትና ካላስተረጎሙለት በቀር የሕልም አስተርጓሚዎቹን በሞት ንብረታቸውንም በማጥፋት ዛቻ ጣለባቸው። ስላልተቻላቸው ግን የባቢሎን ጠቢባን ሁሉ እንዲሞቱ አዘዘ።
ዳንኤል ጠቢብ ስለሆነ ይህ ማለት እሱ ደግሞ እንዲጠፋ ሲሆን ወደ ንጉስ ሂዶ ሕልሙን ከነትርጉሙ እንዲናገርለት ጊዜ ይለምነዋል። ከዚያ በኋላ "የሰማይ አምላክ" ሕልሙን ከነትርጉሙ ለዳንኤል ገለጸ። ወዲያው ወደ ንጉስ ተመልሶ ሕልሙ "በኋለኛው ዘመን የሚሆነውን" እንደሚገልጽ ይናገራል።
ዳንኤል እንደሚገልጸው በናቡከደነጾር ሕልም አንድ ታላቅ ብሩህ ምስል ወይም ጣኦት በፊቱ ሲቆም አየ። የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ፤ ደረቱና ክንዱ ከብር፤ ሆዱ ከነሐስ፤ እግሮቹ ከብረት፤ የግር ጣቶቹም ግማሽ ከብረት ግማሽ ከሸክላ ተሠሩ። አንድ ዓለት በድንገት ታይቶ ከብረትና ከሸክላ የተሠሩትን የእግር ጣቶች ሲመታ ምስሉ አቧራ እስከሚሆን ድረስ ንጉስ በሕልሙ አየ። የዛኔ ንፋስ አቧራውን በትኖ ድንጋዩ ምድርን ሁሉ የሚሞላ ተራራ ሆነ።
የዳንኤል ትርጒም
ለንጉስ ሕልሙ ምን እንደ ሆነ ከነገረው በኋላ፣ ዳንኤል አስተረጎመለት። ናቡከደነጾር እራሱ፣ የባቢሎን ንጉስ፣ የምስሉ ወርቃማ ራስ ነው። ከባቢሎን በኋላ ሌላ የሚያንስ መንግሥት ይመጣል፣ ይህም የብረት ደረትና እጆች መሳይ ይሆናል። ከሱ ተከትሎ ሦስተኛ የናስ መንግስት ይነሣል፤ ከዚያም አራተኛው መንግሥት እንደሚጨምቅ ብረት ሌሎቹን ሁሉ ይገዛል። ነገር ግን ይህ አራተኛው መንግሥት ይከፋፈላል፤ በመጨረሻም ግማሽ ብረትና ግማሽ ሸክላ እንደ ነበሩት እግሮችና ጣቶች ይሆናል።
"በእነዚያም ነገሥታት ዘመን የሰማይ አምላክ ለዘላለም የማይፈርስ መንግሥት ያስነሣል፤ ለሌላ ሕዝብም የማይሰጥ መንግሥት ይሆናል፤ እነዚያንም መንግሥታት ሁሉ ትፈጫቸዋለች ታጠፋቸውማለች፣ ለዘላለምም ትቆማለች።" (ቁ.44)
(ይህ ማለት ከተራራው ያለ እጆች የተቀረጸው ጣኦቱንም የሚሰባብረው ድንጋይ መሆኑን ይገለጻል።)
ብዙ ጊዜ ሊቃውንትና ጻፎች ይህንን ሲአስተርጉሙ 1ኛው መንግሥት ባቢሎን፣ 2ኛው ሜዶን፣ 3ኛው ፋርስ፣ 4ኛው መቄዶን (ታላቁ እስክንድር) እንደ ሆነ የሚል እምነታቸውን ይገልጻሉ። ጻፎቹ ይህንን የሚያስቡ ትንቢተ ዳንኤል በአንጥያኮስ አፊፋኖስ ዘመን በዳንኤል ስም በማይታወቅ ሌላ ደራሲ እንደተጻፈ ስለሚቆጥሩት ነው። ነገር ግን ወንጌልን የሚቀበሉት ክርስቲያኖች ይህንን የጻፎቹን ሀሳብ አይቀበሉም፤ ምክኒያቱም በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24 ኢየሱስ ስለ ዳኔል ከምጻት በፊት ስለሚመጣ ኋለኛው መከራ ዘመን የነበየ ነቢይ ይለዋል። ስለዚህ ከኢየሱስ አስቀድሞ በ200 አመት የኖረ አፊፋኖስ ሊያመልከት አይችልም። እንግዲህ የምስሉ ብረታብረቶች መታወቂያ በላይ ከተጠቀሱት ጻፎች ግምት በትንሽ ይለያያል። በዚሁ ፈንታ ሕልሙን ከናቡከደነጾር ጀምሮ ወደፊት የእግዚአብሐር ዘላለማዊ መንግሥት እስከምትቆም ድረስ ስለ ባቢሎንና በባቢሎን መንገድ ስለሚከተሉት መንግሥታት አደረጃጀት የሚነካ ሕልም ይቆጥሩታል።
የወርቃማ ራስ መታወቂያ በማንም አይከራክርም፤ በመጽሐፉ ናቡከደነጾርና የባቢሎን መንግሥት መሆኑ ግልጽ ነውና። ነገር ግን በዚህ አሳብ፡ የብር ደረት የመሰለው 2ኛው መንግሥት ፋርስ ነው እንጂ ሜዶን አይሆንም። እንዲያውም ሜዶን በታሪክ ባቢሎንን መቸም ስላልተከተለው ነው፤ ፋርስ ግን በውነት ባቢሎንን ተከተለው። እንዲሁም ሦስተናው የነሃስ ሆድ የሆነው መንግሥት የእስክንድር ግሪክ መንግሥት እንደ ሆነ ይታስባል። ይህ ማለት አራተኛው የብረት እግሮች መንግሥት ሮማ መሆን አለበት። የብረትና የሸክላ ጣቶች ትርጉም ደግሞ ምናልባት ከሮማ መንግስት አመዶች የተነሱ አገሮች እንደሚሆኑ አንዳንዴ ይባላል፤ እነዚህም መጨረሻው (ድንጋዩ ወይም የእግዚአብሐር መንግሥት) ሲደርስ የሚገዙት አገሮች ይሆናሉ።
ጻፎቹ ትንቢተ ዳንኤል ከአንጥያኮስ ዘመን እንደ ሆነ ካላቸው ሀሳብ ውጭ፤ ምእራፉ እራሱ በናቡከደነጾር ሁለተኛው አመት እንደ ሆነ ይላል። ይህ በባቢሎን ላይ የነገሰው 2ኛው አመት 612 ዓክልበ. ሊሆን ይችላል፤ አለዚያ ጽድቅያስን ከዙፋኑ አውርዶ በይሁዳ ላይ የነገሰው 2ኛው አመት 595 ዓክልበ. ሊሆን ይችላል።
መጽሐፍ ቅዱስ
|
15298
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%88%9D%20%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0%E1%89%BD%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%89%B5%E1%88%8D%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8D%88%E1%8C%83%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%89%B5%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%8B%8D%E1%88%9D%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%88%86%E1%8A%90%E1%89%A3%E1%89%B5
|
ላም እሳት ወለደች እንዳትልሰው ፈጃት እንዳትተወውም ልጅ ሆነባት
|
ላም እሳት ወለደች እንዳትልሰው ፈጃት እንዳትተወውም ልጅ ሆነባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
አጣብቂኝ ሁናቴን የሚገልጽ አባባል።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
20993
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8C%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%9D%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D
|
የሌለው ልብም የለው
|
የሌለው ልብም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የሌለው ልብም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
43713
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%8A%E1%8B%B5
|
መስጊድ
|
መስጊድ (አረብኛ፦ መስጅድ) ማለት በተለይ የሙስሊሞች የስግደት ቦታ ነው።
|
51027
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%85%E1%89%A5%E1%88%A8%20%E1%8A%AE%E1%8A%A8%E1%89%A6%E1%89%BD%20%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD
|
የህብረ ኮከቦች ዝርዝር
|
| + የፐርሰስ ህብረ ኮከቦች ዝርዝር
! በላቲን
ቋንቋ !! ትርጉም
የኢትዮጵያ ልእልት||
ሰረገላ ነጂ ||
የኢትዮጵያ ንግስት ||
የኢትዮጵያ ንጉስ ||
የባህር አውሬ ||
ክንፍ ያለው ፈረስ ||
አንድሮሜዳን ያዳናት ሰው||
|
31706
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%96%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8C%88%E1%8A%95-%E1%8B%B5%E1%88%AE%E1%8A%95
|
ኖይማገን-ድሮን
|
ኖይማገን-ድሮን (ጀርመንኛ፦
የጀርመን ከተሞች
|
49873
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%8B%8E%E1%88%B5%E1%8C%A3%E1%8C%A4%E1%8B%8E%E1%88%B5
|
ኤዎስጣጤዎስ
|
በግዕዝ፡ ኤዎስጣቴዎስ ወይም ዮስጣቴዎስ፣ በጥንት ግሪክ: ሲነበብ ኤዎስታቴዎስ፣ ከሐምሌ ፭ ቀን ሺ፪፻፷፭ – ሺ፪፫፵፬ በኢትዮጵያ ሰለሞናዊ መንግሥት አገዛዝ
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ታላቅ መሪ የነበሩ አባት ናቸው። በጣም አጥብቀው ከሚያስተምሩት ትምህርት ስለ ሰንበት መከበር ነበረ። ተከታዮቻቸው የኤዎስጣጤዎስ ቤት ወይም በግል ሲጠሩ ኤዎስጣጤዎሳውያን ይባሉ ነበር ለተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ናቸው።
የሕይወታቸው መጀመሪያ
የኤዎስጣጤዎስ መጀመሪያ ስማቸው ማዕቀበ እግዚ ሲሆን ከእናታቸው ከስነሕይወትና ከአባታቸው ከክርስቶስ ሞዐ ሐምሌ ፳፩ ቀን ፩ሺ፪፷፭ ተወለዱ። እኒህም ደጋግና እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች ነበሩ ። ኤዎስጣጤዎስ የታወቀውን ደብራቸውን (ደብረ ፀራቢን) የመሠረቱት የተወለዱበት ቦታ እዛው (እንድርታ) እንደሆነ ገድላቸው ይገልፃል።
በወጣትነታቸው ዘመን በሺ፪፸፪ አካባቢ ከአጎታቸው አባ ዳንኤል (የደብር ስማቸው አባ ዘካርያስ) ቆርቆር (ደብረ ማርያም) አስተዳዳሪ ጋር እንዲኖሩ ወደ ገራልታ ይላካሉ። አባ ዳንኤልም ኤዎስጣጤዎስን ተቀብለው ተገቢውን የሃይማኖት ትምህርትና የደብር ሕይወትን ካስተማሩ በኋላ ማዕቀበእግዚ በ፲፭ ዓመቱ ቅስና ሥራዬ መሆን አለበት ብሎ በወሰደው ውሳኔ መሠረት ስሙ ኤዎስጣጤዎስ ተብሎ ተሰየመ።
ያደረጉት መንፈሳዊ አስተዋጾ
ኤዎስጣጤዎስ ከአባ ዳንኤል የቅስና መዐረጋቸውን ካገኙ በኋላ የራሳቸውን ደብር በ(ሰራይ) መሠረተው በዚያም በማስተማር ብዙ ተማሪዎችን አፈሩ ። በሰንበት ላይ ያተኮረ አመለካከታቸውን ለይተው ያስተምሩ ነበር ፣ የሚቃወማቸው አቡነ ያቆብ ፫ኛው አስኪመጣ ድረስ። ከዛ ግን ከተከታዮቻቸው ከባካርሞስ ፣ መርቆርዮስ ፣ ገብረእያሱ ጋር ኢትዮጵያን ለቀው ወደ ግብፅ (ካይሮ) ገብተው በአሌክሳንድሪያው ጳጳስ ቢንያም ፪ኛው ፊት በሰንበት ባላቸው አመለካከት ፀንተው ከዛም ወደ ኢየሩሳሌም አምርተው በመጨረሻም የሕይወታቸው ማብቂያ ወደ ሆነችው አርሜኒያ ገብተው ኖሩ።
የኤዎስጣጤዎስ የሰንበት አመለካከት የሚከተለው ነበር፡ ቅዳሜና እሁድ ፡ዝቅተኛውና ዋናው ሰንበት ፣ የቅዳሜው ለብሉይ ኪዳን ሲሆን የእሁዱ ደግሞ ለጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ለአዲስ ኪዳን ማለት ነው ። ይህንንም ከመጻሕፍ ቅዱስ ከአሥርቱ ቃላትና ከአዲስ ኪዳን ተረድተው እንጂ የገዛራሳቸው አመለካከት እንዳልነበር የሃይማኖት ታሪክ ዘጋቢዎች ያስታውቃሉ ። የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም የሁለቱንም ቀን ሰንበትነት አክብራ ትጠቀምበት ነበር ፣ በተወሰነ ጊዜ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያን ስሕተት ነው ብላ እንዲቀር እስካረገቺው ቀን ድረስ ማለትም ከኤዎስጣጤዎስ መነሳት በፊት ።
አመለካከታቸው ያስከተለው ለውጥ
ኤዎስጣጤዎስ ከአረፉ በኋላ የሰንበቱን ሥርዓት ተከታዮቻቸው በሰፊው ማስተማሩን ቀጠሉ። አገራቸውን ኢትዮጵያን ሲለቁ መኃበረሰባቸው እንዳይበተን አንድ ባለአደራ የቅርብ ተከታያቸው የሆነ አብሳዲ የሚባል በቦታቸው አስቀምጠው ነበር የሄዱት ። ይህም የደብር አለቃ ለ፲፬ ዓመት ማለትም ኤዎስጣጤዎስ ከነደቀመዝሙራቸው ጋር አገር ለቀው ያለኤዎስጣጤዎስ እስኪመለሱ መኃበረሰቡን አንድ አርጎ መጠበቅ ትልቅ ፈተና ሆኖበት ነበር ። ከዚያ ግን ተመልሰው በመጡት ዱቀመዝሙሮች እርዳታ በደብረ ማርያም አዲስ መኃበረሰብ ለመመሥረት በቅቷል ። ቆይተውም እነዚህ ደቀመዝሙሮች ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተበትነው የኤዎስጣጤዎስን የሰንበት አመለካከት በማስተማርና አዳዲስ ደብሮችን በመክፈት አልፈው የመንፈሳዊ ማዕረግ አሰጣጥ በራሳቸው ደንግገው ይተዳደሩ ነበር ። ይህ ጠንካራ አቋማቸው በሺ፬፻፵፪ ዓ ም በተጉለት በተደረገው የደብረምጥማቅ ጉባኤ ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ የግብፁን መሪ የተጠቀሰውን የሰንበት ሥርዓት አምኖ እንዲቀበል አድርገዋል ።
የኢትዮጵያ ታሪክ
ሃይማኖት ነክ መዋቅሮች
|
47650
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%8A%AD
|
ኮክ
|
ኮክ (ሮማይስጥ ስም፦ ) የዛፍ አይነትና ከዚህ ዛፍ የመጣው ጣፋጭ ፍራፍሬ ነው።
ኔክታሪን (የወለላ ኮክ) የኮክ ልዩ አይነት ነው።
ከኮክ እራሱ ጭምር፣ በሰፊው ኮክ ወገን ውስጥ አልመንድ፣ የፈረንጅ እንኮይ፣ የባሕር ኮክ፣ ቼሪ፣ እና ጥቁር እንጨት አሉ።
|
16126
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
|
ወንዝ
|
ወንዝ ወደ ውቅያኖስ፣ ሀይቅ ወይም ወደ ባህር የሚያመራ ተፈጥሯዊ የንፁህ ውሀ ተፋሰስ ነው።
ከታዋቂ ወንዞች መካከል የሚከተሉትን ይዩ በተጨማሪም ወንዝ ማለት የተለያዩ የዉሃ አካላት ድምር ውጤት ነው።ለምሳሌ የአባይ ወንዝ የተለያዩ ገባር ወንዞች ውጤት ነው ።እንደሚታወቀው አባይ ወንዝ የኢትዮጵያ እንደሆነ ይታወቃል።ወንዝ በሂደቱ ሰፊ ነው። እና አባይ የኢትዮጲያኖች ደም ግባት ነው።
ቦርከና ወንዝ
ኤፍራጥስ ወንዝ
አዋሽ ወንዝ
ዶን ወንዝ
ሚሲሲፒ ወንዝ
ኮንጎ ወንዝ
ራይን ወንዝ
ጥቁር አባይ
ቢጫው ወንዝ
አባይ ወንዝ (ናይል)
ያንትዜ ወንዝ
ማኬንዚ ወንዝ
ሏር ወንዝ
ጫማ (ወንዝ) ቬኑዝዌላ
ቮልጋ ወንዝ
አማዞን ወንዝ
ዳኑብ ወንዝ
ነጭ አባይ
የውሃ አካል
|
31258
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%98%E1%8B%B5
|
ነመድ
|
ነመድ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በአየርላንድ በጥንት የሰፈረ ንጉሥ ነበር። የነመድ ዘመድ ፓርጦሎን ወገን በቸነፈር ከሞተ 30 ዓመታት በኋላ የነመድ ወገን ከእስኩቴስ እንደ ደረሰ ይጻፋል። በነመድ ዘመን 4 ሐይቆች ከምድር መነጩ። ነመድ በሮስ ፍሬቃይን ውግያ የፎሞራውያንን አለቆች ጋንና ሰንጋንን ገደላቸው። አምባዎች በራይጥ ቂምባይጥና በራይጥ ቂንደይቅ እንደ ቆፈረ 12ም ሜዳዎች እንደ ተጠሩ ይጨመራል። በሌላ 3 ውግያዎች ደግሞ ነመድ ፎሞራውያንን አሸነፈ፦ ባድብግና በኮናሕት፤ ክናምሮስ በለይንስተር፣ ሙርቦልግ በዳልሪያታ። 9 አመት ከደረሰ በኋላ ነመድም ከቸነፈር ሞተ።
ከዚያ የፎሞራውያን አለቆች ኮናንድና ሞርክ በነመድ ወገን ላይ ዕጅግ ጨቆኑባቸው። የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግምብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር። ከነመዳውያን ምርት፣ ወተትና ልጆችም ሳይቀሩ 2 ሢሶዎች በየዓመቱ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው። ከጊዜ በኋላ ግን ነመዳውያን አመጹ፣ 60,000 ነመዳውያን ተነሥተው ግንቡን አጠፉ፣ ኮናንድን ገደሉ። ከደሴቱ ሲመለሱ ግን መርከቦቻቸው በሞርክ ወገን ተሰመጡ። ሌቦር ጋባላ ኤረን የጊላ ኮማይን ግጥም (1064 ዓም) ሲጠቅስው፣ ይህ የሆነው የነመድ ወገን ከደረሰው 217 ዓመት በኋላ ነበር። የቀሩት ነመዳውያን ተበተኑ፤ አንድ ወገን ወደ ታላቅ ብሪታንያ ገባ፤ አንዱም ወደ ስሜን ሄዶ ቱአጣ ዴ ዳናን ሆኑ፤ ሦስተኛውም ወገን ከነመድ ተወላጅ ስምዖን ጋራ ወደ ግሪክ አገር ገባ። ግሪኮች ግን ባርዮች አደረጉዋቸው፤ አፈር በቦርሳዎች ውስጥ ወደ ተራራ ጫፍ መሸከም ነበረባቸው። ስለዚህ ስማቸው «ፊር ቦልግ» (የቦርሳ ሰዎች) ተባለ። ከሌላ 200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ። መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ፤ እንደ ልማዱ ዝርዝሩ ይለያያል። መጀመርያ በእስፓንያ ደርሰው ከዚያ ወደ ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ። ዋና አለቃቸው ስላንጋ መጀመርያው የፊር ቦልግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
ይህ ሁሉ ከአይርላንድ ታሪክ መጻሕፍት ውጭ አልተገኘም።
የአየርላንድ አፈታሪካዊ ነገሥታት
|
15009
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8B%AD%E1%89%B6%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%20%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%B7
|
ለይቶት አባ ንጉሷ
|
ለይቶት አባ ንጉሷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ተረትና ምሳሌ
|
45149
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%AA%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD
|
ካሪቢያን ባሕር
|
ካሪቢያን ባሕር የአትላንቲክ ውቅያኖስ ባህር ነው። ከስሜን አሜሪካና ደቡብ አሜሪካ መካከል ይገኛል፤ በበሕሩ ውስጥ አያሌው ደሴቶችና አገራት አሉ። መላው ባሕርና በውስጡ ያሉት ደሴቶች የካሪቢያን ዙሪያ ይባላል።
የፖም መረቅን በ ቢ ከፃፉ የአፕል መረቅ ብለው ሊጠሩት ይችላሉ።
የውሃ አካል
ስሜን አሜሪካ
ደቡብ አሜሪካ
|
20850
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%89%85%E1%8B%9D%E1%89%80%E1%8B%8D%20%E1%89%A2%E1%89%80%E1%89%A5%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%89%80%E1%8A%93%20%E1%89%A5%E1%88%8E%20%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8C%88
|
ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ
|
ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
46511
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%88%AB%E1%89%B6%E1%89%AD
|
ሳራቶቭ
|
ሳራቶቭ (ሩስኛ፦ ) የሩስያ ከተማ ነው።
የሩስያ ከተሞች
|
36317
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A9%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%8C%8D
|
ሩስተንበርግ
|
ሩስተንበርግ () በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ናት።
የደቡብ አፍሪካ ከተሞች
|
32541
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%99%E1%8A%95
|
አሙን
|
አሙን (ደግሞ አመን፣ አሞን፣ ሃሞን) በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ እምነት ዘንድ ከነበሩት ዋና አማልክት (ጣኦታት) አንዱ ነበር። ከዚህ በላይ በጥንታዊ ሊቢያ፣ ኩሽ እና ግሪክ አገሮች አረመኔ እምነቶች ከፍተኛ ሚና ያጫወት ነበር።
በግብጻውያን ሃይማኖት፣ አሙን ያልተወለደ ያልተፈጠረ ፈጣሪ መሆኑ ይታመን ነበር። ከ1550 ዓክልበ. የገዙት ፈርዖኖች በተለይ ያከብሩት ነበር። በጊዜ ላይ፣ የአሙን እና የፀሐይ ጣኦት ራ መታወቂያዎች አንድ ሆነው ስያሜው «አሙን-ራ» (ወይም «አሙን-ሬ») ይባል ጀመር። በ1360 ዓክልበ. ያህል ግን ፈርዖኑ 4 አመንሆተፕ የራሱን ስም ወደ «አከናተን» ቀይሮ የአሙን አምልኮት ከለከለው፤ በፈንታውም የአተን እምነት እንዳቆመ ይታወቃል። አከናተን በ1345 ዓክልበ. ግድም በሞተበት ወቅት፣ የአሙን-ራ ቄሳውንት ተነሥተው ሃይማኖታቸውን መለሡ፤ ስለዚህ የአከናተንም ልጅና ተከታይ ቱታንካተን ስሙን ወደ ቱታንካመን ሊቀይር ተገደደ።
በኩሽ መንግሥት፣ በኖባ እና በመርዌ አሙን «አማኔ» ተብሎ በተለይ ይወደድ ነበር። የአማኔ ቄሳውንት መንግሥትን በሙሉ ይቆጣጥሩ ነበር፤ ነገሥታትን መረጡ፣ ጦርነትንም አዋጁ። ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን እንኳን የአማኔ ቄሳውንት ንጉሥ ራሱን እንዲገድል ሊያዝዙ ይችሉ ነበር።
በሊቢያ የአሙን መቅደስ በበረሃ ውስጥ በሲዋ ኩሬ ይገኝ ነበር። ግሪኮቹም «ዚውስ ሃሞን» ሲሉት ወደ ሊቢያ ተጒዘው በየጊዜ ያማክሩት ነበር። የአሞን መቅደሶች ደግሞ በግሪክ አገር ሠሩ። ዲዮዶሮስ የሊቢያ አፈ ታሪክ ሲተርክልን፣ ሃሞን በአፍሪካ (በኒሳ ደሴት በትሪቶን ወንዝ) የገዛ ንጉሥ ነበረ፤ ሚስቱም ሬያ ነበረች። የሬያ ወንድም ክሮኖስ ግን ከቲታኖች ጋራ ወርሮ ሊቢያንም ሬያንም ከሃሞን እጅ ያዘ። ከዚህ በኋላ የሃሞን ልጅ ባኩስ ወይም ዲዮኒሶስ ክሮኖስን አሸነፈው፤ የክሮኖስና የሬያንም ልጅ ዩፒተር ኦሊምፑስን ማርኮ እርሱን የግብጽ አገረ ገዥ አደረገው።
ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ሃሞን የሊቢያ ንጉሥ የትሪቶን ልጅና ተከታይ ነበረ። የካሜሴኑስ (ካም) እኅት ሬያን አገባ። ሬያም በሥውር የሃሞንን ዲቃላ ሕጻን ልጅ ዲዮኒስዮስን ከቁባቱ ከአልማንጤያ ወስዳ ወደ ኒሳ በአረቢያ እንዲታደግ ላከችው። ስለዚህ ነገር ሃሞንና ሬያ ለረጅም ጊዜ ብዙ ተጣሉ። በመጨረሻ ሬያ ወደ ወንድምዋ ወደ ካሜሴኑስ በሲኪልያ ሸሽታ እርሱ አገባትና ከቲታኖቹ ጋራ ሊቢያን ወረሩ፤ ሃሞንንም ወደ ክሬታ ደሴት አባረረው። ካሜሴኑስና እህቱ ሬያም ልጃቸውን ዩፒተር ኦሲሪስን ወለዱ። በኋላ ግን የሃሞን ልጅ ዲዮኒስዮስ ከኒሳ ተመልሶ ካሜሴኑስን አሸነፈው። ዲዮኒስዮስም የካሜሴኑስና የሬያን ልጅ ዩፒተር ኦሲሪስን ማርኮ የግብጽ ንጉሥ እንዲሆን አደረገው። በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ሃሞን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2315 እስከ 2287 ዓክልበ. ግድም ነበር።
አለቃ ታዬ በ1906 ዓ.ም ከጻፉት የኢትዮጵያ የሕዝብ ታሪክ፣ ኅሩይ ወልደሥላሴ በ1913 ዓ.ም. ከጻፉት ዋዜማ፣ እና በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለቻርልስ ረይ ባቀረቡት የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ከኩሽ መንግሥት መጀመርያ ነገሥታት አንዱ አመን የሚባል አለ።
አፈ ታሪክ
ጥንታዊ ግብፅ
የግሪክ አፈታሪክ
|
21330
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%89%A0%E1%8C%A1%20%E1%8A%A5%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8A%9D%E1%88%9D
|
የቀበጡ እለት ሞት አይገኝም
|
የቀበጡ እለት ሞት አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የቀበጡ እለት ሞት አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
22223
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%AB%E1%8D%8D%20%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B1%20%E1%8C%88%E1%88%AD%E1%8D%8E%20%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B1%20%E1%8B%AD%E1%8C%AE%E1%88%83%E1%88%8D
|
ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል
|
ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
30954
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8A%E1%8A%95%E1%89%84
|
ፊንቄ
|
ፊንቄ በከነዓን የቆመ ሥልጣኔና አውራጃ ነበረ።
ታሪካዊ አገሮች
|
43323
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%8A%95%20%E1%8A%BB%E1%8A%95
|
ሳልማን ኻን
|
ሳልማን ኻን (ሂንዲ ፡ ) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው።
ካራን አርጁን
ሃም ዲል ዴ ቹኬ ሳናም
ህንዳዊ ተዋናይ
|
10440
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%B5%20%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5
|
መንፈስ ቅዱስ
|
መንፈስ ቅዱስ በክርስትና እምነት ከሥላሴ አንዱ ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ ነው።
መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ አእምሮ ያለዉ ማንነት ስሜት እና ፍቃድ ያለዉ እንደሆነ መፃፍ ቅዱስ ይናገራል መንፈስ ቅዱስ ስሜት አለው ያዝናል ኤፍ 4:30 መንፈስ ፈጣሪ ነው."የእግዛቤሬ መንፈስ ፈጠረኝ"እዮ 33:4
አብዛኛውን ጊዜ “መንፈስ” ተብለው የሚተረጎሙት ሩዋሕ የተባለው የዕብራይስጥ ቃልና ፕነቭማ የተባለው የግሪክኛ ቃል ብዙ ትርጉሞች አሏቸው። ሁሉም የሚያመለክቱት ለሰው ዓይን የማይታይንና በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝን አንድ ኃይል ነው። የዕብራይስጡና የግሪክኛው ቃላት የሚከተሉትን ነገሮች ለማመልከት ያገለግላሉ:- ነፋስን፣ በምድራዊ ፍጥረታት ውስጥ የሚሠራውን አንቀሳቃሽ የሕይወት ኃይል፣ ከአንድ ሰው ምሳሌያዊ ልብ የሚወጣውንና አንዳንድ ነገሮችን በሆነ መንገድ እንዲሠራ ወይም እንዲናገር የሚያደርገውን አስገዳጅ ኃይል፣ ከማይታይ ቦታ የሚመጡ መግለጫዎችን ሕያው የሆኑ መንፈሳዊ አካላትን አንቀሳቃሽ የሆነውን የአምላክ ኃይል ወይም መንፈስ ቅዱስ።
የተወሰነ አካል ወይስ ኃይል?
መንፈስ ቅዱስ በመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባ መሰረት የራሱ የሆነ ህልውና ያለው እና በተቃራኒው የሌለው በሚመስል መልኩ ቀርቧል። መንፈስ ቅዱስ የራሱ ህልውና ያለው አካል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ሃሳብ ክርስቲያኖችን ለዘመናት ሲያጨቃጭቅ እንደነበረ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።
መንፈስ ቅዱስ የተወሰነ አካል
በቀጥዮቹ ጥቅሶች መንፈስ ቅዱስ አጽናኝ (በግሪክኛ ጰራቅሊጦስ፣ “ረዳት”፣ “አጽናኝ”፣ “ጠበቃ” ) ‘የሚያስተምር’፣ ‘የሚመሰክር’፣ ‘የሚናገር’ እና ‘የሚሰማ’ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል።
የዮሐንስ ወንጌል 14፡15-16 "ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤"
የዮሐንስ ወንጌል 15፡26 "ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፤"
የዮሐንስ ወንጌል 16፡13 "ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።"
በእነዚና በመሳሰሉት ጥቅሶች ላይ በመመስረት መንፈስ ቅዱስ የተወሰነ አካልና የራሱ የሆነ ስብዕና ያለው እንደሆነ አብዛኞቹ የክርስትና እምነት ተከታዮች ያምናሉ።
መንፈስ ቅዱስ የተወሰነ አካል አይደለም
የሚከተሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች እንመልከት፦
የሉቃስ ወንጌል 1፡ 41 "ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥"
የማቴዎስ ወንጌል 3፡11 "እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤"
የሐዋርያት ሥራ 10፡38 "እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤"
እነዚህ ጥቅሶች እንደሚያሳዩት መንፈስ ቅዱስ ሰዎች የሚሞሉት ነገር፣ ልክ እንደ ውሃ የሚጠመቁበት፣ ወይም እንደ ዘይት የሚቀቡት እንደሆነ መረዳት ይቻላል።
አዲስ ኪዳን በተጻፈበት የጥንቱ የግሪክ ኮይነ ቋንቋ መሠረት የአንድ ነገር ፆታና ስብዕና ያለውና የሌለው መሆንን የሚያሳዩ የቃላት ክፍሎች አሉ። በዚህ መልኩ የኮይነ ቋንቋ አንድ ነገር ወይ ወንድ፣ ወይም ሴት፣ ወይም ግኡዝ ነገር ብሎ መክፈል ያስችላል። በዚህም መሰረት መንፈስ ቅዱስ እንደ "ወንድ" የተገለጸባቸውን ብዙ ቦታዎች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እናገኛለን። ይሁንና በግኡዝ ፆታም የተገለጸባቸው ጥቂት የማይባሉ ጥቅሶች አሉ። (ለምሳሌ ያህል ዮሐንስ 14:17 ላይ "" ('ቶ ፕኒውማ' ወይም 'መንፈሱ') የተገለጸው በግኡዝ ፆታ ነው።)
አንዳንድ ምንጮችስ ምን ይላሉ?
ኒው ካቶሊክ ኢንሳይክሎፔድያ እንዲህ ይላል:- “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ ጥቅሶች የአምላክን መንፈስ የሚገልጹት የተወሰነ አካል እንደሆነ ሳይሆን ረቂቅ ነገር እንደሆነ አድርገው ነው። መንፈስና የአምላክ ኃይል ተመሳሳይ እንደሆኑ ተደርጎ መገለጹ ይህንን ያስረዳል።” (1967፣ ጥራዝ 13፣ ገጽ 575)
ያው መጽሐፍ በተጨማሪ እንዲህ ሲል ዘግቧል:- “አፖሎጂስቶች [በሁለተኛው መቶ ዘመን ይኖሩ የነበሩት በግሪክኛ ቋንቋ ይጽፉ የነበሩ ክርስቲያን ጸሐፊዎች] ስለ መንፈስ የተናገሩት በጣም ያዝ እያደረጋቸው፣ ወደፊት የሚሆነውን በመጠበቅ፣ የተወሰነ አካል እንደሌለው አድርገው ነው።”—ጥራዝ 14፣ ገጽ 296
በዚህም ምክንያት በመንፈስ ቅዱስ ምንነትና ማንነት ዙሪያ የክርስትና ኃይማኖቶች ለሁለት እንደተከፈሉ እንመለከታለን።
|
22302
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%89%A0%E1%8C%8B%20%E1%8A%A5%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%8B%9C%E1%8C%8B
|
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ
|
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
41092
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AC%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95
|
ኬጢያውያን
|
ኬጢያውያን (መጽሐፍ ቅዱስ) ወይም የኬጢ ልጆች - ዕብራይስጥ «ሔቲ»
የኬጢያውያን መንግሥት በአናቶሊያ - በጥንት ሐቲ፣ ቀድሞ የሐታውያን አገር
ኬጥኛ - ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋቸው
|
20542
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%9C%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%8B%8D%20%E1%88%BD%E1%88%9B%E1%8C%8D%E1%88%8C%20%E1%8A%A8%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%89%A3%20%E1%8A%A0%E1%88%9E%E1%88%8C
|
እድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ
|
እድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
እድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
44179
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%8B%AD%E1%88%AD
|
ሴይር
|
ሴይር ተራራ (ዕብራይስጥ፦ /ሀር-ሠዒር/) ከሞት ባሕርና አቃባህ ወሽመጥ መካከል ያለው ተራራማ አገር ነው። ይህ የኤዶምያስ ደቡብ-ምሥራቅ ጠረፍ ከይሁዳህ ጋር ነበረ። ምናልባትም ከዚያ በፊት የግብጽ ጠረፍ በከነዓን ይሆናል።
ሴይር ተራራ ስሙን ከ«ሖሪው ሴይር» አገኘ። የሖራውያን ጎሣ መታወቂያ ወይም ተወላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ ባይሰጥም፣ የዚህ ሴይር ልጅ ፅብዖን ደግሞ ኤዊያዊ በመባሉ (ዘፍጥ. ፴፮) የከነዓን ዘር ይመስላል።
በዘፍጥረት ፲፬፡፮ የኮሎዶጎምርና አምራፌል ሠራዊት አገራቸውን መቱ። በኋላ ግን የዔሳው ልጆች (ኤዶማውያን) በሖራውያን ላይ ድል አድርገው ከሴይር ምድር አባረሯቸው (ዘዳግም ፪)። ከዚህ በኋላ «ሴይር ተራራ» በመጽሐፍ ቅዱስ የእዶምያስ ምድር መጠሪያ ሆነ። (ዘፍጥ ፴፪፣ ፴፫፤ ኢያሱ ፳፬፤ ፩ ዜና መዋዕል ፬፤ ፪ ዜና መዋዕል ፳፤ ኢሳይያስ ፳፩፤ ሕዝቅኤል ፳፭፣ ፴፭።)
ሴይር ደግሞ በግብፅ መዝገቦች ከ3 አመንሆተፕ ዘመን (1388 ዓክልበ. ግ.) ታውቋል። በሶለብ ቤተ መቅደስ #፺፩ «ሴይር በሻሱ ምድር» (ታ-ሻሱ ሰዐር) ይዘርዝራል። «ሻሱ» በግብጽኛ የደቡብ ከነዓን አካባቢ መጠሪያ ነበር።
|
49101
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%8A%95%20%E1%88%B0%E1%88%88%E1%89%A8%E1%8A%95
|
ጆን ሰለቨን
|
ጆን ሰለቨን የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ለአጭር ጊዜ ከመጋቢት 23 እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓም ድረስ ከሬክስ ቲለርሰን ቀጥሎ ተግባራዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ስቴት) ነበሩ። ማይክ ፖምፔዮ ተከተላቸው።
የአሜሪካ መሪዎች
|
45951
|
https://am.wikipedia.org/wiki/2009
|
2009
|
2009 አመተ ምኅረት፦
የካቲት 14 - ዕውቅና ያልተሰጠው ሀገር ናጎርኖ-ካራብቅ ስሙን ወደ «አርጻኽ ሪፐብሊክ» በይፋ ቀየረው።
|
39199
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%8A%AB%E1%8A%95%20%E1%88%AA%E1%8D%90%E1%89%A5%E1%88%8A%E1%8A%AD
|
ዶሚኒካን ሪፐብሊክ
|
ዶሚኒካን ሪፐብሊክ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው። ዋን ከተማው ሳንቶ ዶሚንጎ ሲሆን መደበኛ ቋንቋ እስፓንኛ ነው።
የስሜን አሜሪካ አገራት
|
2412
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B6%E1%88%B3
|
አሶሳ
|
አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው።
ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በ 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ።
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦርነት ጊዜ ኦነግ በወያኔ እርዳታ አሶሳን ከደርግ ሃያላት ያዘ።
የኢትዮጵያ ከተሞች
|
17902
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B2
|
የካቲት ፲
|
የካቲት ፲፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፭ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፭ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
፲፯፻፴፮ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ (ስመ መንግሥት፤ ብርሃን ሰገድ) ከጳጳሱ አባ ዮሐንስ እና ከ እጨጌ ኤውስጣቴዎስ ጋር ሆነው አንድ የሶርያ ተወላጅ ነጋዴ በሐሰት ጳጳሱ እኔ ነኝ እያለ ብዙ ሰዎችን በማሳሳቱ አስረው ወደአገሩ አባረሩት።
፲፯፻፷፪ ዓ/ም - የስኮትላንድ ተወላጁ ሐዋጼ አህጉር () ጄምስ ብሩስ በዕለተ ሐሙስ ጎንደር ገባ። እዚሁም እስከ ታኅሣሥ ወር ፲፯፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ተቀመጠ።
፲፱፻፶፮ ዓ/ም - በጋቦን የተከሰተው መፈንቅለ መንግሥት ፕሬዚደንት ሌዮን ምባን ከሥልጣን አስወረደ።
፲፰፻፹፫ ዓ/ም - ታላቁ ደራሲና ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ክቡር ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው በሸዋ ግዛት ተጉለት፣ አዲስጌ ላይ ተወለዱ።
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
መርስዔ ኀዘን ወልድ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ” (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣
|
5389
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8A%E1%8C%89%E1%88%AD%E1%8A%9B
|
ዊጉርኛ
|
ኡይጉርኛ () በ የሚናገር የ አባል ነው። እንደ ዘመዱ የተወለደው ከ ቱርክኛ ነበረ።
በድሮ (700 ዓ.ም. ገደማ) ከ ተለውጦ ይጠቀም ነበር። ደግሞ የኡይጉር መንግሥት የ ይጠቀም ነበር። ኡይጉርኛ በቻይና የተጻፈበት ጽሕፈት ከ ጀምሮ ሲሆን በ ዓ.ም. የቻይና መንግሥት ን አይነት አወጣለት። በ ዓ.ም. ግን የአረብኛ ፊደል ተመለሰለት። በተጨማሪ በቀድሞው ውስጥ የሚኖሩ ኡይጉሮች በ አይነት ይጽፋሉ።
በአረብኛ ፊደል:
በላቲን ፊደል (ከ1961 እስከ 1977 ይጠቀም ነበር):
በቂርሎስ ፊደል (ከቻይና ውጭ ይጠቀማል)፦
በግዕዝ ፊደል፦ ሀመ አደም ዛቲዲንላ አርኪን፥ ኢዘት-ሄርመት ወ ሖቁቅታ ባባራወር ቦሉፕ ቱኁልኃን። ኡላር አቂልኅ ወ ዊጅዳንኃ ኢገ ሀምደ ቢር-ቢሪገ ቀሪንዳሽሊቅ ሙናሲዊቲገ ሓሽ ሮሕ ቢላን ሙአሚለ ቂሊሺ ከረክ።
ትርጉም፦ «የሰው ልጅ ሁሉ ሲወለድ ነጻና በክብርና በመብትም እኩልነት ያለው ነው። የተፈጥሮ የማስተዋልና ኅሊናው ስላለው አንዱ ሌላውን በወንድማማችነት መንፈስ መመልከት ይገባዋል።» (ከተመድ መብቶች ጽሑፍ)
የቱርክኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣት ሷዴሽ ዝርዝር
ቱርኪክ ቋንቋዎች
|
32428
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD
|
ሳካዎች
|
ሳካዎች (ጥንታዊ ፋርስኛ፦ /ሳካ/፣ ሮማይስጥ፦ /ሳካይ/፣ ግሪክ፦ /ሳካይ/፣ ሳንስክሪት፦ /ሣካ/፣ ትንታዊ ቻይንኛ፦ /ስክ/) የእስኩቴስ ታላቅ ብሄር ወይም የነገዶች ክምችት ነበሩ።
በ523 ዓክልበ. በ3 ልሣናት በገደል የተቀረጸው የቤኂስቱን ጽሑፍ በጥንታዊ ፋርስኛው ትርጉም ለእስኩቴስ «ሳካ» ሲል በባቢሎንኛ ትርጉም «ጊሚራይ» ይላቸዋል። እንዲሁም አያሌ የግሪክ፣ የሮሜ፣ የቻይና፣ እና የሕንድ ምንጮች ስለ ሳካዎች ይመሰክራሉ።
ከ186 ዓክልበ. በኋላ ሳካዎች ወደ ሕንድ አገር ተባረሩ፤ እዚያም መንግሥት አቁመው እስከ 389 ዓ.ም. ድረስ ይቆይ ነበር።
የእስያ ታሪክ
|
22500
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%8B%B5%E1%8B%AB%20%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD%20%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A%20%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%85%E1%89%B5
|
የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
|
የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
|
16512
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%88%8B%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8B%AD%E1%8C%A3%E1%8A%95%20%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%8C%85
|
ቀላጅ የሰይጣን ወዳጅ
|
ቀላጅ የሰይጣን ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
21433
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B6%E1%89%BD%20%E1%89%A3%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%85%20%E1%88%9B%E1%88%AD
|
የወንዶች ባል አይተህ ማር
|
የወንዶች ባል አይተህ ማር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የወንዶች ባል አይተህ ማር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
17064
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A8%E1%8B%8B%E1%8A%90%E1%88%BD%20%E1%89%A2%E1%88%8F%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%89%81%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8B%E1%89%B5
|
ጨዋነሽ ቢሏት ሳቁ ገደላት
|
ጨዋነሽ ቢሏት ሳቁ ገደላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
እራሱን የሚያውቅ ሰው ያልሆነውን ሆንክ ሲሉት የሚፈጠረውን ትዝብት ያሳያል;
መደብ :ተረትና ምሳሌ
|
21735
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A1%E1%88%8D%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%8C%89%E1%88%A8%E1%88%B5%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%8D%88%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B5
|
ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ
|
ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
22151
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD%20%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%88%A8%E1%8C%85%20%E1%88%98%E1%8C%AD%20%E1%8B%AB%E1%89%A0%E1%89%85%E1%88%8B%E1%88%8D
|
ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል
|
ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
44220
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%88%86%E1%8A%90
|
ሰው ሆነ
|
ራሱን ቻለ
ከዛሬ ጀምሮ ሰው መሆን አለብህ ፤ ራስህን መቻል አለብህ።
መደብ : ፈሊጣዊ አነጋገር
|
22361
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8C%A6
|
ወይጦ
|
ሕዝብ ቁጥር
መልክዓ ምድር
ታዋቂ ሰዎች
ወይጦ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
የኢትዮጵያ ብሔሮች
|
31477
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A5%E1%8B%AB%E1%8B%8D%20%E1%8C%85%E1%8B%AB
|
ሥያው ጅያ
|
ሥያው ጅያ (ቻይንኛ፦ ) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር።
በቀርቀሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ለ17 ዓመት ነገሠ። በአንዱ ምዕራፍ የሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦች የታይ ገንግ ልጅ ይለዋል፤ በሌላ ቦታ የታይ ገንግ ወንድም ነው ይላል። ተከታዩም የታይ ገንግ ልጅ ዮንግ ጂ ነበር በማለት ይስማማሉ።
በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ ደግሞ የታይ ገንግ ወንድም ያደርጉታል፣ ዮንግ ጂንም ከወንድሙ ታይ ዉ በኋላ ያደርጉታል። ታይ ዉ ግን 75 ዓመት ገዛ ሲባል ወንድሙ እንደ ተከተለው የማይመስል ነው።
የሻንግ ሥርወ መንግሥት
|
21519
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%B5%20%E1%88%9B%E1%8B%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8D%20%E1%8B%B3%E1%89%A3
|
የፈስ ማደናገሪያው ዳባ
|
የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
16363
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BB%E1%88%BD%20%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%9D%E1%89%83%E1%88%8D%20%E1%88%9B%E1%89%85%20%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%83%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%89%A4%E1%89%B1%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%89%83%E1%88%8D
|
ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል
|
ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ከራሴ በላይ ስለኔ ሚያውቅ የለም ይመስላል ይዘቱ።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
17243
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8C%8C%E1%8A%95%20%E1%8A%AB%E1%88%B3%E1%8B%B0%E1%8C%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%8C%BD%E1%8B%B5%E1%89%83%E1%88%8D
|
ባለጌን ካሳደገው የገደለው ይጽድቃል
|
ባለጌን ካሳደገው የገደለው ይጽድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
አስተዳደግ ወሳኝ ነው።
ተረትና ምሳሌ
|
21041
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%A9%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%8B%9B%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%8A%A8%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%8B%AB%E1%8C%8D%E1%8B%9B%E1%88%8D
|
የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል
|
የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
17560
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A1%E1%88%AD-%E1%8A%91%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%88%8D
|
ኡር-ኑንጋል
|
ኡር-ኑንጋል (ወይም ኡር-ሉጋል) የኡሩክ 5ኛው ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 30 ዓመታት እንደ ነገሠ ይላል። ነገር ግን ከርሱ አስቀድሞ እንደ ነገሡት 4 የኡሩክ ነገሥታት (ኤንመርካር፣ ሉጋልባንዳ፣ ዱሙዚድና ጊልጋመሽ) ሳይሆን፣ በኡር-ኑንጋል ስም ምንም አፈ ታሪክ አይታወቅም። ከነገሥታት ዝርዝር በቀር ስሙ የሚጠቀሰው በቱማል ዜና መዋዕል ብቻ ሲሆን፣ የቱማል መቅደስ በኒፑር ከአባቱ ጊልጋመሽ ቀጥሎ እንደ ጠበቀው ይገልጻል።
ከኡር-ኑንጋል ዘመን በኋላ 6 ነገሥታት በኡሩክ እንደ ተከተሉ በዝርዝሩ ላይ ይላል። ነገር ግን ለነዚህ 6 ነገስታት (ኡዱል-ካላማ፣ ላባዕሹም፣ ኤን-ኑንታራህ-አና፣ መሽ-ሄ፣ መለም-አና፣ ሉጋል-ኪቱን) ምንም ቅርስ ወይም ሌላ ጥቅስ አልተገኘም። ስለዚህ ከኡር-ኑንጋል በኋላ፣ የሱመር ላዕላይነት በእውኑ ከኡሩክ ወደ ኡር ከተማ እንደ ተዛወረ ይታስባል።
የሱመር ነገሥታት
|
17755
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8A%93%20%E1%8C%A3%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5
|
አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት
|
አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት በኢጣሊያ እና ኢትዮጵያ መካከል ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ. ድረስ የተካሄድ ጦርነት ነው። የኢትዮጵያ ድል መቀናጀት የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካን በስኬት የተቋቋመች ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር አድርጓታል። የጦርነቱ እጅግ ታዋቂው ውጊያ በአድዋ ላይ የተካሄደው ነው።
ኢትዮጵያ በ19ኛው ክፍለ ዘመን
|
8361
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B1%20%E1%88%88%E1%88%9B
|
መንግስቱ ለማ
|
መንግሥቱ ለማ በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን/ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው። አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ ትምህርት የሚጠራው እንዲህ ነበር) ትምህርት ባይወዱለትም ጣሊያኖቹ ልጁን የማያስተምር ሰው ሁሉ ይቀጡ ስለነበር ለማስተማር ተገደዋል። ሁዋላ ላይ ግን እሳቸው አዲስ አበባ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቀይረው መጥተው እሱ የኮተቤ ተማሪ ከሆነና የትምህርት ውጤቱም እስደሳች ሲሆን የቀድሞ ቅዋሜያቸውን ሳያላሉት አልቀሩም።
መንግስቱ በእንግሊዝ አገር ወደ ስድስት አመት ቢቆይም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ነው በ1956 ዓ.ም ወደ አገሩ ለመመለስ የበቃው። ይሁን እና በቆይታው ከብዙ የእንግሊዝ ደራስያን ጋር ለመተዋወቅ በቅቷል። በተለይም ከጆርጅ በርናርድ ሾው ጋር ወዳጆች እንደነበሩ ይነገራል።
መንግሥቱ ወደ አዲስ አበባ ከተመለሰ በሁዋላ የተሰማራው ወደ መንግስት ሥራ ሲሆን በህንድ አገር ዲፕሎማት ሆኖ ከሄደ በሁዋላ ምናልባትም በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ዘመናዊ ኮሜድ ተውኔት «ጠልፎ በኪሴ"ን ደርሷል:: ከዚያ በሁዋላ የደረሳቸው እነ «ያላቻ ጋብቻ»፣ «ጸረ-ኮሎኒያሊስት»፣ «ባለካባና ባለዳባ» የመንግስቱን ስም በኢትዮጵያ የስነ-ጽሁፍ ታሪክ ውስጥ ቀዳሚ ተጠቃሽ ካደረጉት ስራዎቹ መካከል ናቸው። በተጨማሪም «» የተሰኘውን እና የታዋቂው የሩሲያ ደራሲ አንቷን ቼኾቭ ተውኔት የሆነውን «ዳንዴዎ ጨቡዴ» በሚል የተረጎመ ሲሆን የጄ.ቢ. ፕሪስትሊን «»ን ተርጉሞ ለመድረክ አብቅቷል።
መንግስቱ ከተውኔቱ በተጨማሪም በስነ-ግጥም የተዋጣለት እንደነበር ስራዎቹ ይመሰክራሉ። «የግጥም ጉባኤ» የተሰኘው ስብስብ መንግስቱ የግጥም መክሊት የተቸረው ደራሲ እንደነበር ይመሰክራል።
መንግሥቱ ደራሲም ብቻ አልነበረም፤ በተማሪዎቹ የተወደደ መምህር በሳል ተመራማሪ ለባህሉ እና ለቋንቋው ሙት የነበረ ከኢትዮጵያ ብርቅዬዎች አንዱ ነው።
የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
|
3814
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%8B%B6%E1%88%9B
|
ዶዶማ
|
ዶዶማ የታንዛኒያ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1994 ቆጠራ) 324,347 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በ1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወዲህ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።
ዋና ከተሞች
የአፍሪካ ከተሞች
|
31098
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8C%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8C%8E%E1%8A%95
|
ሌስትሪጎን
|
ሌስትሪጎን ወይም ሌስትሪጎ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ኔፕቱን ልጅ ይባላል። ደግሞ ከረጃጅም ሰዎች (ጊጋንቴስ ወይም ኩሬቴስ) ወገን ነበር። ኦሶሪስ ወደ አገሩ ወደ ግብጽ በተመለሠበት ወቅት ሌስትሪጎንን በጣልያ መንግሥት ላይ እንደ ተወው ይለናል። እንዲሁም የኦሶሪስ ሌሎች ረጃጅም አገረ ገዦቹ ቡሲሪስ በፊንቄ (ከነዓን) ላይ፣ ቲፎን በፍርግያ (ማዮንያ) ላይ፣ አንታዮስ በሊብያ ላይ፣ ፫ቱ ሎምኒኒ በኢቤሪያ ላይ እና ሚሊኑስ በቀርጤስ ነበሩ።
ከጥቂት ዓመታት በኋላ ግን የኦሲሪስ ወንድም ሌላው ቲፎን ኦሲሪስን በግብጽ ገደለው። ያንጊዜ የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ተነሣና ቂሙን በቅሎ ቲፎንን ገደለው። ከዚያ በኋላ በ2002 ዓክልበ. ግድም ሄርኩሌስ ግብጽን ትቶ በየአገሩ ዞሮ እነዚህን ዓመጸኛ አገረ ገዦች ከከነዓን፣ ከማዮንያ፣ ከቀርጤስ፣ ከሊብያና ከኢቤርያ አስወጣቸው። ከዚያ በኋላ ለ፲ ዓመታት በሌስትሪጎን ላይ በጣልያን ጦርነት ሠራ። በ1992 ዓክልበ. ግድም ሌስትሪጎንን ገድሎ ሄርኩሌስ እራሱ የጣልያን ንጉሥ ሆነ።
በግሪክ አፈ ታሪክ ደግሞ ሌስትሪጎናውያን የተባለው ጭራቅ የረጃጅም ሰዎች ጎሣ በጥንት በሲኪልያ ይኖር ነበር። በግሪኩ ትውፊቶች እነዚህ ከሄርኩሌስና በኋላ ከኦዲሴውስ ጋራ ይታግሉ ነበር።
የጣልያን አፈታሪካዊ ነገሥታት
|
17060
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%8C%A5%E1%88%9D%20%E1%8B%AB%E1%89%86%E1%88%9B%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%8B%AD%E1%8C%A0%E1%89%80%E1%88%8D%E1%88%8B%E1%88%8D
|
ፍጥም ያቆማል እርቅ ይጠቀልላል
|
ፍጥም ያቆማል እርቅ ይጠቀልላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
መደብ :ተረትና ምሳሌ
|
21554
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%89%80%E1%89%A0%E1%8C%A5%20%E1%8A%A8%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8C%A1%E1%89%B5%20%E1%8B%AD%E1%8C%A3%E1%89%A3%E1%88%8D
|
ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል
|
ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
48368
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%83%E1%8D%93%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD
|
የጃፓን ባሕር
|
የጃፓን ባሕር የተባለው ከጃፓን፣ ኮርያና ሩስያ (ሳይቤሪያ) መካከል የሚገኝ ባህር ነው።
በአለም ዙሪያ ከኮርያ በስተቀር «የጃፓን ባሕር» ይባላል። በደቡብ ኮሪያ፣ «የምሥራቅ ባሕር» ይባላል። በስሜን ኮሪያ፣ «የኮሪያ ምሥራቅ ባሕር» ይባላል።
የውሃ አካል
|
10302
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%88%A5%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%93%20%E1%8C%8E%E1%88%9C%E1%8B%9D
|
ሚሥስ አና ጎሜዝ
|
አና ጎሜዝ የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቱጋል ተወላጅ ናቸው።
የአውሮፓ ሰዎች
|
22575
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%8A%A5%E1%8C%BD%E1%8B%8B%E1%89%B5
|
የኢትዮጵያ እጽዋት
|
መግቢያ ሐተታ
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ እፅዋት ዝርዝር
ላሎ ሓረግ
ሑንጨ .
ሓምሌ ቁልጭ
ማንጎ .
ራስ ክምር
ሳማ .
ስኳር ድንች
ሸንኮራ ኣገዳ
ሾላ .
ቀይ ስር
ቀይ ሽንኩርት
ቀይ ባሕር ዛፍ
ቀይ እጣን
ቁንደ በርበሬ
ቆሮ ሓጋግ
ነጭ ሽቶ
ነጭ ሽንኩርት
ነጭ ባሕር ዛፍ
ነጭ ኣውጥ
ነጭ ኣዝሙድ
ኣበባ ጎመን
ኣዞ ሓረግ
ኣደይ ኣበባ
እጸ ጳጦስ
እጸ ፋርስ
ኦሮሞ ድንች
ወርቅ በሜዳ
የምድር በርበሬ
የምድር እምቧይ
የሰይጣን ዱባ
የሸዋ ኣረም
የቆላ ኣባሎ
የቆላ እንጨት
የቆላ ጅብራ
የዥብ ምርኩዝ
የደጋ ኣባሎ
ደማ ከሴ
ደወኒ ግራር
ገብስ .
ጉራ ሃሬ
ጉንያቶ .
ጌሾ .
ጠጅ ሳር
ጤና ኣዳም
ጥቁር ሓረግ
ጥቁር ኣዝሙድ
ጥቁር እንጨት
ጥቅል ጎመን
ጥጥ .
ጨባ -
ጽጌ ረዳ
|
2078
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5%204%E1%8A%9B
|
ዮሐንስ 4ኛ
|
ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ ዘኢትዮጵያ
4ኛው ዮሐንስ (የእስክንድርያ ፓትርያርክ)
|
2296
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%A8%20%E1%8C%88%E1%8C%BD
|
ድረ ገጽ
|
ድረ ገጽ በድረ ገጽ መረብ የሚገኝ ፋይል ነው። ይህ ድረ-ገጽ በተለያዩ የኮምፒውተር ፕሮግራም ቋንቋዎች መጻፍ ሲችል ኤች.ቲ.ኤም.ኤል. ግን ታዋቂው ነው። በድረ ገጾች ላይ ጽሁፎች እና ምስሎች ይገኛሉ። እነዚህ ጽሁፎችና ምስሎች ወደ ሌላ ድረ ገጽ ሊያገናኙ ይችላሉ።
በድረ ገጽ ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ፦
ድረ ገጾች ውስጥ የሚከተሉት ሊገኙ ይችላሉ ግን አይታዩም፦
ሜታ ታግ
ካስኬዲንግ ስታይል ሺት
በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ዌብሳይት ይባላሉ። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ ) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል።
ድረ ገጾችን ማየት
ድረ ገጾችን ለማየት ብዙ መንገዶች ሲኖሩ ድረገጽ ቃኚ ግን ዋነኛው ነው።
ድረ ገጾችን መፍጠር
ድረ ገጾችን ለመፍጠር አንድ ጽሁፍ መጻፊያ ሶፍትዌር ወይም ድረ ገጽ መጻፊያ ሶፍትዌር ያስፈልጋል።
ኢንተርኔትማይ ክሮነር
|
48431
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%85%E1%89%A0%E1%88%AB%E1%8B%8A%20%E1%88%9A%E1%8B%B2%E1%8B%AB
|
ማህበራዊ ሚዲያ
|
ማኅበራዊ ሚዲያ ማለት ሰዎች በኢንተርኔት የሚገናኙበት ወይም የሚነጋገሩበት ድረ ገጽ ዘርፍ ነው። «ሚዲያ» ማለት ማኅደረ-መረጃ ወይም መረጃ ማሰራጫ ነው።
በአሁኑ ሰዓት ከሁሉ ዝነኛ ዓለም አቀፍ ማኅበራዊ ድረገጾች እንደ ፌስቡክ፣ ትዊተር፣ ኢንስታግራም ወዘተ. ሲሆኑ ከዚህ በላይ በየቋንቋው ብዙ ሌሎች ድረገጾች ሊገኙ ይቻላል።
ውክፔድያ ደግሞ በማንም ሕዝብ ሊጠቀም ስለሚችል በማኅበራዊ ሚዲያ ሊከተት ይችላል።
ደግሞ ይዩ፦ የመረጃ ኅብረተሰብ
|
12615
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AA%E1%89%BB%E1%88%AD%E1%8B%B5%20%E1%8A%92%E1%8A%AD%E1%88%B0%E1%8A%95
|
ሪቻርድ ኒክሰን
|
ሪቻርድ ሚልሆስ ኒክሰን (ከጃንዌሪ 9፣ 1913 እ.ኤ.አ. እስከ ኤፕሪል 22፣ 1994 እ.ኤ.አ. የኖሩ) ከ1969 እስከ 1974 እ.ኤ.አ. (1962-1966 ዓ.ም.) ባለው ጊዜ ውስጥ 37ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።
ከአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ማዕረጋቸን የተዉት እሳቸው ብቻ ሆነው፤ ምክትላቸው ጄራልድ ፎርድ የዘመናቸውን ትርፍ ጨረሱ።
መንግሥታቸው በሁከቶች የተመላ ነበር። ከመጀመሩ ቀዳሚው ሊንደን ጆንሰን ጦርነት በቬት ናም አወረሷቸው። ይህም ጦርነት በአሜሪካ ውስጥ ብዙ ተቃራኒዎች ነበሩት። ኒክሰን ግን ጦርነቱን ስላልጨረሱት፣ ነገር ግን ወደ ላኦስና ካምፖድያ ስላስፋፉት፣ ለሰላም የሚጮህ ወገን በሃይል ሠለፉ። በሠልፎቹ ጫፍ በኤፕሪልና በመይ 1971 እ.ኤ.አ.፣ በዋሺንግቶን ዲሲ የጸረ ጦርነት ሰልፈኞች እጅግ በዙና ከተማው ተሞላባቸው። ሠራዊቱ ተጠራና ፖሊሶቹ ከ12 ሺ በላይ ያዙ። ኒክሰን ከዚህ በኋላ ጦርነቱን አስጨረሱ፣ ለሁለተኛ ዘመን በ1972 እ.ኤ.አ. ተመረጡ። በዚህ ዘመን በዋተርጌት ቀውስ በወንጄል ተከሰሱና ማዕረጋችውን ተዉ።
የአሜሪካ መሪዎች
|
3592
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%8C%86%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%B2%E1%8C%8B%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%89%A1%E1%8B%B3
|
ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ
|
ሴንት ጆንስ የአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።
ዋና ከተሞች
|
19553
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%89%A0%E1%8B%8B%E1%88%B5%20%E1%8A%A5%E1%88%85%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8A%90%E1%8D%8B%E1%88%B5
|
ነገር በዋስ እህል በነፋስ
|
ነገር በዋስ እህል በነፋስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
13796
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%AE
|
ነሐሴ ፮
|
ነሐሴ ፮ ቀን
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፳፴፩፱ ዕለታት ይቀራሉ።
ነሐሴ ፮ የዓለም ዓቀፍ የግራኞች ቀን በመባል ከዓለም ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር ከሰባት እስከ አስር በመቶ ይሆናሉ ተብለው የሚገመቱት ግራኞች የሚገጥሟቸውን ዕለታዊ ችግሮችን ለማስታወስ በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ተጀምሮ በየዓመቱ ይከበራል።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
፲፱፻፲ ዓ/ም - በሙኒክ የባቫሪያ የሞተር ፋብሪካ ተመሠረተ።
፲፱፻፶፪ ዓ/ም -የመካከለኛው አፍሪቃ ሪፑብሊክ ከፈረንሳይ ነጻነቷን ተቀዳጀች።
፲፰፻፶፰ ዓ/ም - የፊያት ኩባንያን በቶሪኖ ከተማ በ፲፰፻፺፩ ዓ/ም የመሠረተው ጂዮቫኒ አኜሊ ተወለደ።
፲፰፻፹ ዓ/ም - የመጀመሪያውን ሩጂና () የፈጠረው የስኮትላንድ ተወላጅ ጆን ሎጊ ቤርድ ተወለደ።
፲፱፻፲፰ ዓ/ም - የኩባ አብዮት መሪና የአገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፊደል ካስትሮ ተወለዱ።
ዕለተ ሞት
፲፱፻፪ ዓ/ም - በክራይሚያ ጦርነት “የኩራዟ ዕመቤት” በሚል ቅጽል ስም የታወቀችው እንግሊዛዊቷ የመጀመሪያ ዘመናዊት አስታማሚ ፍሎሬንስ ናይቲንጌይል አረፈች።
ዋቢ ምንጮች
|
14296
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%88%86%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%AC%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5
|
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት
|
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
መልሶ ይወጣል።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
20554
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%88%8B%E1%8D%8D%20%E1%88%9A%E1%8B%9B%E1%8A%91%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%89%A3%E1%8D%8D%20%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%89%A3%20%E1%88%88%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%88%80%E1%8B%AD%E1%88%89%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
|
እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው
|
እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
21119
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%88%81%E1%88%89%20%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%88%E1%88%9D
|
የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም
|
የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
44414
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%8B%B2%E1%8A%95%E1%89%A6%E1%88%AE
|
ኤዲንቦሮ
|
ኤዲንቦሮ (እንግሊዝኛ፦ ) የስኮትላንድ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 482,640 አካባቢ ነው።
የአውሮፓ ከተሞች
|
14842
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%AB%E1%88%B5%20%E1%88%B2%E1%89%86%E1%88%AD%E1%88%B1%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%88%B1
|
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ
|
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
እራስን የመጥቀም ዝንባሌ የሰው ልጆች ባህርይ እንደሆነ ይጠቁማል
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
12573
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%AB%E1%88%9B%20%28%E1%88%8D%E1%89%A3%E1%88%A0%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%29
|
ጫማ (ልባሠ እግር)
|
ጫማ ወይም ልባሰ እግር ሲጀመር የሰው ልጅን እግር ከአደጋ ለመጠበቅ፣ ወደበኋላ ደግሞ በፋሽን ለውበት የሚለበስ ጠንካራ የእግር ልብስ ነው። ይህንንም በቅድሚያ ካልስ በማድረግ ለእግር የተሻለ ምቾትን መፍጠር ይቻላል።
|
51039
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%88%20%E1%8A%AE%E1%8A%A8%E1%89%A5%20%E1%8C%8D%E1%8C%A5%E1%88%9D
|
ስለ ኮከብ ግጥም
|
ኮከብ የሚለው ቃል እኔ ይገርመኛል
ከበበ ከወወ ምስጢሩ የሁለት ቃል
ክበብ ብለው ክብነሽ ቢሏት
ከዋው ብለው ደግሞ ተንቀሳቃሽ አሏት
ይችን የጠፈር ፈርጥ የፀሀይ ሰራዊት
ስታር የሚለውም የእንግሊዝ ቃል
ከድሮ ኢንግሊሽ የመጣ ተብሏል
የኦክስፎርድ ሳይንቲስት ሊቁ የእውቀት
የሳይንስ ሰዎችም እንዲህ ተረጎሙት
"ተቀጣጣይ ጋዞች እንደ ሀይድሮጅን
ይች ኮከብ ይዛ አንድዳ እንደ ቤንዚን
ሂሊየምን ሆነ ክብ ቅርፅን ይዞ
መረጃውን ሰጠ ሳተላይት ታዞ"
|
33786
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%A8%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8A%A8%E1%8A%AD%20%E1%8B%88%E1%8B%B0%20%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8B%A8%20%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%8A%AD
|
የአብየን እከክ ወደ እምየ ልክክ
|
የአብየን እከክ ወደ እምየ ልክክ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያጠፋውን ትቶ ያላጠፋው ሰው ላይ ነገር ማላከክ።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
18021
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8A%95%E1%89%80%E1%89%85%20%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%89%B5%E1%8C%88%E1%89%A3%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D
|
ተጠንቀቅ ወደል እንዳትገባ ገደል
|
ማስጠንቀቂያ አደም አትበል ቀደም ቀደም እንዳትሆን ደም በደም
መደብ :ተረትና ምሳሌ
|
44775
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A9%E1%89%AC%E1%8A%95%E1%89%B1%E1%88%B5%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%B3%E1%88%B5%20%E1%8A%AD%E1%88%88%E1%89%A5
|
ዩቬንቱስ እግር ኳስ ክለብ
|
ዩቬንቱስ እግር ኳስ ክለብ (ጣልያንኛ፦ .) በቶሪኖ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
የጣልያን እግር ኳስ ክለቦች
|
52578
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8A%95%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%8D%8D%E1%89%B5
|
ማይንክራፍት
|
ማይንክክራፍት (እንግሊዝኛ እና ስዊድንኛ: ) በ2009 የተፈጠረ ማጠሪያ ቪዲዮ ጨዋታ ነው። የተፈጠረው በ እና ነው, እሱም ለስዊድን ኩባንያ ይሠራል.
ያ አንገት! ለማዕድን ክራፍት በጣም አስደናቂ ጸሐፊ ነዎት። ውስጥ ታሪክ. ታሪክ! ሚፕ አዎ አልኩት። ይህን ታሪክ አንድ ላይ ያደረጉበት መንገድ ነበር። ቁጣን ማስተዳደር እርስዎ ሊመጡት የሚችሉት እጅግ በጣም ጥሩው ነገር ነበር። ይህ ተከታታይ በጥሩ ሁኔታ እየመጣ ነው ብዬ አስባለሁ፣ እና አስር ቦታ ለመያዝ እጓጓለሁ። ዋው መጽሐፍ አስር። እስከዚህ መድረሱን ማመን አልችልም። ተንኮለኛ ኒኮል. አንድ አይነት ስም ብቻ ሳይሆን የመጻፍ ፍላጎትም አለን። እርስዎ በጣም አስደናቂ ጸሐፊ ነዎት እና በጭራሽ አልመረጥዎትም። መፃፍዎን ይቀጥሉ እና ሁልጊዜም እንደምለው፡ ሃሳባችሁን መግለጽ አእምሮዎን ወደ ሃፒፒነት ይመራዋል። ኒኪ
: ሌላ ሚኔክራፍት ግሪፈር መጽሐፍ ጻፍ። አሁን ላይክ ያድርጉ!
ኧረ በቃ::-):-)!!! ይህ ተከታታይ ከሌሎቹ በተለየ መልኩ ብዙ መጽሃፍቶች በፍጥነት የሚወጡ መሆናቸው ወድጄዋለሁ! በጣም የሚያስደንቅ መጽሐፍ ነው፣ እና ክራፍት ኒኮል፡ ለአንባቢዎች አላበላሸውም፣ ነገር ግን የዚህ መጽሐፍ ሃሳብዎ ግሩም ነው! ዩት በጣም አስቂኝ ነበር። ሁለት ጥያቄዎች አሉኝ (በምንም መንገድ ራስ ወዳድ ወይም ባለጌ ለመምሰል አይደለም) #1፡ ከአስደናቂ ገምጋሚዎችዎ አንዱ እኔ ሊሆን ይችላል? ስሜ ነው። #2፡ በሚቀጥለው መፅሃፍ ከአሌክስ እና ስቲቭ አስደናቂውን ሀሳብ ካፈሰሱ በኋላ (እንደገና ላለማበላሸት በመሞከር) ጋቪን የሚባል አዲስ ቻርኬት ማግኘት ይችላሉ? የወንድ ልጅ መንደርተኛ ይሆናል፣ ግን እንደሌላው የመንደር ሰው፣ አስቂኝ፣ አሪፍ፣ ባህሪ ያለው እና ሙዚቃን በብዛት ያዳምጣል። በሶም ነጥብ ላይ አሌክስ እና ጋቪን እንደገና ተሻግረው ጓደኛሞች ይሆናሉ እና እቅድ አውጥተው ሄሮብሪን እና ስቲቭን ለመበቀል እቅድ ያውጡ (እንደዚያ ብለው ከጠሩዋቸው)።
አመሰግናለሁ፣ እና እባክዎን እነዚህን ሃሳቦች ከግምት ውስጥ ያስገቡ፣ እንደገናም መጽሐፎችዎ በሁሉም ላይ እንደሚገዙ፣ ታማኝ አንባቢዎ ከመጀመሪያው ጀምሮ፣
ቪዲዮ ጌም
|
49443
|
https://am.wikipedia.org/wiki/7%20%E1%88%B6%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%86%E1%89%B0%E1%8D%95
|
7 ሶበክሆተፕ
|
መርካውሬ 7 ሶበክሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1648 እስከ 1646 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
ስሙ የታወቀው ከሦስት ምንጮች ነው፦
በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከሰዋጅካሬ ሆሪ ቀጥሎ «መርካውሬ ሶበክ » ተዘረዘረ። ሁለት አመት፣ ሦስት ቀን እንደ ነገሠ ይላል።
በካርናክ ዝርዝርም ላይ አንድ «መርካውሬ» ይገኛል፣ ይህ ዝርዝር ግን ቅድመ-ተከተል አይጠብቅም።
ሁለት «መርካውሬ ሶበክሆተፕ» የሚሉ ሐውልቶች በሥነ ቅርስ ከካርናክንና አንድ ጥንዚዛ-ማህተም ተገኝተዋል።
ከመርካውሬ ሶበክሆተፕ ቀጥሎ እነማን በጤቤስ እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከቶሪኖ ቀኖና እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የታወቁት ግን መርኸፐሬ እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። እነዚህ ለረጅም ጊዜ እንደ ገዙ አይታስብም። በዚህም ሰዓት በአቢዶስ ዙሪያ አዲሱ የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ይታስባል። የሚቀጠለው የጤቤስ ፈርዖን ጀሁቲ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት ጀማሪ ተብሏል።
በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል።
ዋቢ ምንጭ
የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
|
19518
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%A8%E1%8A%9B%20%E1%89%B3%E1%88%9E%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8A%9B
|
ነገረኛ ታሞ አይተኛ
|
ነገረኛ ታሞ አይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
20790
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%8B%8D%E1%88%8D%20%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%BB%E1%8C%8D%E1%88%AD
|
ውል አያወላውል ምላት አያሻግር
|
ውል አያወላውል ምላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ውል አያወላውል ምላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
39201
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%A5%E1%8A%95%E1%89%B3%E1%8B%8A%E1%89%B5%20%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%8C%80%E1%8C%8D%E1%8A%96%E1%89%BD%20%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%89%A0%E1%8A%9E%E1%89%BD%20%E1%88%9B%E1%8A%85%E1%89%A0%E1%88%AD
|
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር
|
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር፣ በጠላት ወረራ ዘመን የተመሠረተ ድርጅት ሲሆን፤ እስከ አሁን ድረስ ያሉት አዛውንት አባላቱ በዚያው የአምሥት ዓመት ትግል ዘመናት፣ መኳንንቱ፤ የጦር መሪዎቻቸውና ንጉሠ ነገሥቱም ጭምር እነዚያን ወጣት ኢትዮጵያውያን አንጀታቸውን ለረሀብ፤ እግራቸውን ለሾኽ ለጠጠር፤ ግንባራቸውን ለእርሳስ አጋልጠዋቸው በካዷቸው መራር ዘመን፤ ሞትም ቢመጣ እናት አገራችንን አሳልፈን ለጠላት አንሰጥም፤ ነፃነታችንን ለጊዜያዊ ሹመት፣ ሽልማት አንለውጥም ብለው የተጋፈጡ ጀግኖች ናቸው።
በጠላት ዘመን
ደጃዝማች ከበደ ተሰማ፤ “የታሪክ ማስታወሻ” በተሰኘው መጽሐፋቸው ላይ፤ ይህ ማኅበር በአርበኝነት ዘመን በሸዋ ክፍለ ሀገር በ፲፱፻፴፩ ዓ/ም «የጥንታዊት ኢትዮጵያ የጀግኖች ማኅበር» በሚል ስም ተሠይሞ የተቋቋመ ማኅበር እንደነበርና ዓላማውም «የአርበኞችን ክብ በማበረታታትና በየሀገሩ ካሉ አርበኞች ጋር በመላላክ የሚገኘውን ሥራ ፍሬ» እርስ በርስም ሆነ በስደት ላይ ከነበሩት ንጉሠ ነገሥት ጋርም መካፈል እንደነበር ይገልጻሉ።
ከመሥራች ማኅበረተኞቹ በከፊሉ፦ ራስ አበበ አረጋይ፤ ወንድማማቾቹ ደጃዝማች ፀሐዩ እና ደጃዝማች ተስፋዬ ዕንቁ ሥላሴ፤ አቶ እምአእላፍ ኅሩይ፤ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ፤ ደጃዝማች ታከለ ወልደሐዋርያት ይገኙባቸዋል። በመጀመሪያ ጊዜ የነበሩት መሥራቾች ሃያ ዘጠኝ አባላት ሲሆኑ በኋላ ጊዜ ግን ብዙ ማኅበረተኞች እየተጨመሩ የአባሎቹ ቁጥር ከሦስት መቶ በላይ ሆኖ ነበር።
ከድል በኋላ
የጠላት ኃይል ተሸንፎ የአገሪቱ ነፃነት ከተመለሰ በኋላ፣ አርበኞቹ በየአውራጃውና በየጠቅላይ ግዛቱ ተሰማርተው ስለነበረና ማኅበሩም በመከራው ዘመናት የተቋቋመበት ዓላማ በነፃነት ጊዜ አላስፈላጊ በመሆኑ፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ የጀግኖች ማኅበር ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ሳያሳይ ብዙ ዓመታት አሳለፈ። ሆኖም በሚያዝያ ወር ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ጄኔራል ነጋ ኃይለ ሥላሴ «ከሥራ ባልደረቦቻቸውና ከዕውቅ አገር አፍቃሪዎች ጋራ፥ "ጥንታዊት ኢትዮጵያ ሀገራዊ የዠግኖች ማኅበርን" በታደሰ ሀገራዊ ዓላማና በተሻሻለ ደንብ አቋቋሙ። ኾኖም፥ ድርጅቱ እስከ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ድረስ ከመንግሥት ዕውቅናን ስላላገኘ ሥራው በዚሁ ምክንያት ለጊዜው ተገታ።»
ጄኔራል ነጋ በዚህ ዕለት ሕጋዊ ዕውቅና ያገኘውንና ለፍጹም ሰላማዊና ሀገራዊ ዓላማ፤ ለበጎ አድራጎት የተጀመረውን የጥንታዊት ኢትዮጵያ ሀገራዊ የዠግኖች ማኅበር፤ ጠቅላይ ሥራ አመራር ሸንጎ ሊቀ-መንበር ኾነው የማኅበሩን ሥራ በሰፊው በማንቀሳቀስ ባጭር ጊዜ ውስጥ ፬ሺ የፈረሙ አባላትን ከጠቅላላው የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ እንዳስገኙ፥ አሁንም መንግሥታዊ እንቅፋት ገጥሞት ከሕገ-ወጥ በሆነ እርምጃ ፥ የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት በጸጥታ ኀይሎች እንዲዘጋ ተደረገ።
በደርግ ዘመን
ዋቢ ምንጮች
ደጃዝማች ከበደ ተሰማ፤ “የታሪክ ማስታወሻ” (፲፱፻፷፩ ዓ/ም)
የሊ.፡ዤኔራል፡ነጋ፡ኀይለ፡ሥላሴ፡ቤተ፡ሰብ ፤ “ሊየተና ዤኔራል ነጋ ኀይለ ሥላሴ። (አባ፡ይባስ) ፲፱፻፲-፳፻፡ዓ.ም.።” ፤ (ዐምስተኛ፡ዕትም።)፥(ነሐሴ ፳፻ ዓ/ም - ነሐሴ ፳፻፩ ዓ/ም
የኢትዮጵያ ድርጅቶች
|
8533
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%88%E1%8C%A3%E1%88%9D%E1%8B%AB%E1%8A%95
|
ገጣምያን
|
ጸጋዬ ገብረ መድህን
ከበደ ሚካኤል
መንግስቱ ለማ
ገብረክርስቶስ ደስታ
ደበበ ሰይፉ
ፊርማዬ አለሙ
በውቀቱ ስዩም
ኤፍሬም ስዩም
ሄኖክ የሺጥላ
አበባው መላኩ
አፈወርቅ ዮሃንስ
ኃይሉ ገብረዮሐንስ(ገሞራው)
ቴዎድሮስ አበበ
ባዩልኝ አያሌው
ሰለሞን ደሬሳ
አበራ ለማ
ሰይፉ መታፈሪያ
ፈቃደ አዘዘ
ታገል ሰይፉ
ማትያስ ከተማ
ሜሮን ጌትነት
ኢሳይያስ ልሳኑ
ኑረዲን ኢሳ
|
19447
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%99%E1%8B%8B%E1%8A%AD%E1%8A%9B
|
አኙዋክኛ
|
አኝዋክኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው መደብ ውስጥ የሚገኝ ቋንቋ ነው።
ናይሎ ሳህራዊ ቋንቋዎች
|
18373
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%A6%E1%88%B5%E1%89%B1%20%E1%88%8D%E1%8C%86%E1%89%BD%20%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD
|
የሦስቱ ልጆች መዝሙር
|
የሦስቱ ልጆች መዝሙር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው። ለማንበብ እታች ይጫኑ።
አዋልድ መጻሕፍት
|
3597
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%8A%A9
|
ባኩ
|
ባኩ (አዘርኛ፦ /ባኪ/) የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ባኩ እጅግ ጥንታዊ ነው። ከክ.በ. ምናልባት በ6ኛ ክፍለ ዘመን አንድ መቅደስ እዚህ ተሠራ። በአፈ ታሪክ ሃዋርያው በርተሎሜዎስ እዚህ የተቀበሩ ቢሆን ይህ ግን እርግጥኛ አይደለም። እስከ 8ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባጋቫን እንደ ነበር ይታሥባል።
ዋና ከተሞች
የእስያ ከተሞች
|
16454
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8D%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%83%E1%8B%AD%E1%88%8C
|
መስፍን ኃይሌ
|
መስፍን ኃይሌ ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው።
መስፍን ኃይሌ በሐረርጌ ከተማ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከዚያም ወደ ዝቋላ መጥቶ የቄስ ትምህርት ተምሮ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የክብር ዘበኛ ሠራዊት ባልደረባ በመሆን ከ፲፱፻፵፫ እስከ ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. ድረስ እያገለገለ በመጠኑ ያንጎራጉር ነበር። በ፲፱፻፶ ዓ.ም. እንደገና የፖሊስ ባልደረባ በመሆን የቲያትርና የሙዚቃ ክፍል አባል ሆኖ በድምፃዊነቱ በመጫወት ጥሩ ዝናን አትርፏል።
ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 13
የኢትዮጵያ ዘፋኞች
|
45569
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%88%AD%E1%8C%86%20%E1%88%9B%E1%89%B3%E1%88%AC%E1%88%8B
|
ሴርጆ ማታሬላ
|
ሴርጆ ማታሬላ (ጣልያንኛ፦ ) ጣልያናዊ የፖለቲካ ሰው፣ የህግ ጠበቃ እና ዳኛ ሲሆኑ በአሁኑ ጊዜ የጣልያን ፕሬዚዳንት ናቸው። ከ1983 እስከ 2008 እ.ኤ.አ. የፓርላማ አባል፣ ከ1989 እስከ 1990 እ.ኤ.አ. የትምህርት ሚኒስትር፣ ከ1999 እስከ 2001 እ.ኤ.አ. የመከላከያ ሚኒስትር ነበሩ።
የጣልያን ሰዎች
የአውሮፓ መሪዎች
|
46236
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%85%E1%8A%AD%E1%88%9D%E1%8A%93%20%E1%88%8B%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%89%B6%E1%88%AA
|
የህክምና ላብራቶሪ
|
ላብራቶሪ ማለት የተለያዩ ሙከራወችን እና ጥናታዊ ምርምሮችን በተግባር የምናከናውንበት ቦታ ማለት ነው። ታዲያ ላብራቶሪ የሜዲካል ባዮሎጅካል ኬሚካል እና ሌሎችን አይነቶች ክፍሎችን ያካተተ ነው። በዚህ ውስጥም እኛ ስለ ሜዲካል ላብራቶሪ እንገልፃለን።
|
12547
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%88%85%E1%88%8C%20%E1%8B%B0%E1%8C%8B%E1%8C%8E
|
ሳህሌ ደጋጎ
|
ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ከእናታቸው ከወይዘሮ ደጊቱ ፈይሣ እና ከባላንባራስ ደጋጎ አለቤ አብራክ በ1923 ዓ/ም በምዕራብ ወለጋ ልዩ ስሙ ነጆ ከተባለው ሥፍራ ተወለዱ። እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በነቀምት አንደኛ ደረጃ እና በአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ዘመናዊ ትምህርቱን ከተከታተለ በኋላ በነበረው ልዩ የውትድርና ፍቅር በቀድሞ 1ኛ ክፍለ ጦር በኋላም ማዕከላዊ ዕዝ ተብሎ በተጠራው የክ/ዘበኛ የጦር ክፍል ውስጥ በ1942 ዓ/ም ተቀጥሯል። በነበረው ሙያዊ ብቃትና ወታደራዊ ሥነ ሥርዓት አክባሪነት ከተራ ወታደርነት በአንድ ጊዜ የሃምሳ አለቅነት ማዕረግ ማግኘት የቻለው ሣህሌ፤ በሂደት እስከ ኮሎኔል ደረጃ ደርሷል። ወደ ሙዚቃ ቀማሪነት፣ ዜማና ግጥም ደራሲነት እንደዚሁም ወደ የማዕከላዊ ዕዝ የሙዚቃ ባንድ ኃላፊነት ከመሸጋገሩ በፊት በእግረኛ ባንድ ውስጥ “ክላርኔት” የተሰኘው የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዎች የነበረው ሣህሌ ደጋጎ፣ የሙዚቃን ትምህርት የቀሰመው ከፈረንሣዊው መምህሩ ሙሴ ኒኮ መሆኑን የሕይወት ታሪኩ ላይ ተጠቅሷል። ከክላርኔት በተጨማሪ “አኮርዲዮን፣ አልቶ-ሳክስ፣ ፒያኖ” የተሰኙትን የሙዚቃ መሣሪያዎችንም በብቃት ይጫወት ነበር።
በጠቅል ራዲዮ ጣቢያ (በተቋቋመ ጊዜ ) በአኮርዲዮን ጥዑም ዜማ ለጣቢያው አድማጮች ሲያንቆረቁር ከነበሩት የሙዚቃ ሰዎች መካከል ሣህሌ ደጋጎ የመጀመሪያው ነበር።
ከእነ ሻለቃ ግርማ ይህደጎ፣ ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ እና ከሻለቃ ባሻ ገብረዓብ ተፈሪ ጋር በመሆን የክቡር ዘበኛ ኦርኬስትራን ስም እፁብ ድንቅ በማድረጉ በኩል የበኩሉን ሚና ተጫውቷል። ግጥምና ዜማ ደራሲ ከመሆኑም ባሻገር የአጫጭር እና ረዣዥም ድራማዎች ፀሐፊ የነበረው ሣህሌ፣ «ሁለገብ የታሪክ ማኅደር» ያሰኘውን ተግባር በሕይወት ዘመኑ አከናውኗል።
ክቡር ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ከተጫወታቸው ሙዚቃዎች ውስጥ “ስቆ መኖር”፣ “እውነት ማሪኝ”፣ የሚሉትን ግጥሞች፣ “ዋይ ዋይ ሲሉ”፣ “ውሸት ለመናገር”፣ “ልብሽን ለአፈርሰው”፣ “ኮቱሜ”፣ የሚሉትን ዘፈኖች ግጥምና ዜማዎች የደረሰው ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ እንደሆነ ይታወቃል።
ከዚህም ሌላ ለድምፃዊት ብዙነሽ በቀለ “አይወጣኝም ክፉ ነገር” በሚል የዘፈነችውና በብዙኀን ዘንድ ተወዳጅነት ያለውን (“ወደመጣሁበት ምድር፣ እስክመለስባት በክብር፣ ሰውን ከማስደሰት በቀር፣ አይወጣኝም ክፉ ነገር፣ ...” ) ሙዚቃውን ያቀናበረው ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ነው። ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ “ፍላጎቴ”፣ “ምን ነበር”፣ “ምንድነው ትዝታህ”፣ ... የተሰኙትን የብዙነሽ በቀለን ዘፈኖች ያቀናበረ ሲሆን፣ “ከንቱ ሥጋ” የሚለውንና ሌሎችንም ዘፈኖችዋን ግጥም ደርሶላታል። “አታሳየኝ ጭንቁን”፣ “የፍቅር ወጋገን”፣ “ቃልኪዳን”፣ “በብር አይጋዛም”፣ “ፍቅርህ ቀሰቀሰኝ”፣ … የተሰኙትን ዜማና ግጥሞች ያዘጋጀው ሣህሌ ደጋጎ እንደነበረ ይታወቃል።
“ሰው ከተሰማራ” በተሰኘው ዘፈኗ ለምትታወቀው ለድምፃዊት መንበረ በየነ ደግሞ “እንዴት ከረማችሁ” የሚለውን ዘፈን ግጥም የደረሰው ሌ /ኮ /ል ሣህሌ ነበር። “የቆራጡ መሪ ፍሬው ጎመራ” የተሰኘውንና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ላቀነቀነችው ለድምፃዊት ውብሻው ስለሺ ደግሞ “ይህ ነው ጌትነት”፣ “የምድር ፈተና” የተሰኙትንና በ 1966 ዓ /ም የታተሙትን ዘፈኖችዋን ያቀናበረላት ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ነበር።
በዕድሜ ዘመን የኪነ ጥበብ አገልግሎት የክብር ሜዳሊያ እና የ 20 ሺህ ብር ተሸላሚ የሆነው ሣህሌ ደጋጎ፤ የ 30፣ የ 20 እና የ 10 ዓመት የረዥም ዘመን አገልግሎት የወርቅ፣ የብርና የነኀስ እንደዚሁም የተዋጊ ወታደርነት የደረት ዓርማ ኒሻን ተሸለሚም ነበር። ሙዚቃ ቀማሪው ሣህሌ ደጋጎ ከባለቤታቸው ከወ /ሮ ወይንሸት ተክሉ 4 ሴት እና 3 ወንድ ልጆችን አፍርቶ የ 10 ልጆች አያት ለመሆን በቅቷል። በቀብር ሥነ ሥርዓቱም ላይ ከቤተሰቡ ውጪ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ፣ የመኖሪያ አካባቢያው ሰዎች ተገኝተው በዕንባ ሸኝተውታል። የአበባ ጉንጉንም አኑረዋል።
ኢህአዲግ ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ .ም . ኢትዮጵያን ከተቆጣጠረ በኋላ ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ለሰባት ወራት በጦላይ የጦር ማሠልጠኛ ማዕከል ታስሮ እንደነበር ይታወቃል።
በዚህ አጋጣሚ ለመላው የሌተናል ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ቤተሰብ አባላት፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለአድናቂዎቹ ፈጣሪ አምላክ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን ።
የኢትዮጵያ ዘፋኞች
|
8558
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AE%E1%8D%8D%E1%89%B3%E1%88%84%20%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%A4
|
ዮፍታሄ ንጉሤ
|
ግራ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ (፲፰፻፺፯ ዓ.ም. በደብረ ኤልያስ ቀበሌ፣ ጎጃም ተወልደው ሰኔ ፴ ቀን በ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. አረፉ) ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ። እኚህ ታላቅ ደራሲ በርካታ ድርሰቶችን የጻፉ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም።
የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር “ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ” የሚለውን የደረሱት ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፤ ስለአገር ፍቅርና ጀግንነት የሚያወሱ በርካታ ድራማዎችና መዝሙሮችን የደረሱ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል “አፋጀሽኝ”፣ “እለቄጥሩ” ወይም “ጎበዝ አየን” ይገኙበታል። ከድል በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ከ፲፱፻፴፭ ዓ/ም እስከ ሕልፈታቸው ድረስ አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመታባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና የቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን እንዲሁም የደራስያን፤- ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እና አቶ [[ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸው ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል።
የድርሰት ሥራዎች
ተአምራዊው ዋሽንት (፲፱፻፳፫ ዓ/ም)
ጎበዝ አየን (፲፱፻፳፰ ዓ.ም.) * ምስክር (፲፱፻፴ ዓ/ም)
ጥቅም ያለበት ጨዋታ (፲፱፻፴፩ ዓ/ም)
ሙሽሪት ሙሽራ
ያማረ ምላሽ
የሆድ አምላኩ ቅጣት (፲፱፻፴፪ ዓ/ም)
ዳዲ ቱራ (፲፱፻፴፫ ዓ/ም)
የህዝብ ጸጸት (፲፱፻፴፬ ዓ/ም)
ሙሾ በከንቱ (፲፱፻፴፭ ዓ/ም)
አባት ንጉሳችን ጠረፍ ይጠብቅ (፲፱፻፴፭ ዓ/ም)
የደንቆሮዎች ቲያትር (፲፱፻፴፮ ዓ/ም)
አፋጀሽኝ (፲፱፻፴፮ ዓ/ም)
ዓለም አታላይ (፲፱፻፵፩ ዓ/ም)
እያዩ ማዘን (፲፱፻፵፪ ዓ/ም)
ንጉሡ እና ዘውዱ (፲፱፻፵፮ ዓ/ም)
ዋቢ ምንጮች
» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።
» ከብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻህፍት ኤጀንሲ - ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር (
ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
|
3628
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8B%E1%8C%8B%E1%8B%B1%E1%8C%89
|
ዋጋዱጉ
|
ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 962,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በ1433 ዓ.ም. የዮንዮንሴ ወገን የኒንሲን ወገን ሲያሸንፍ ከተማውን ከኒንሲ ይዘው ስሙን ከኩምቢ-ቴንጋ ወደ ዎጎዶጎ ቀየሩት። በጊዜ 'ዎጎዶጎ' እንደ ዛሬው አጠራር 'ዋጋዱጉ' ሆነ።
ዋና ከተሞች
የአፍሪካ ከተሞች
ቡርኪና ፋሶ
|
43430
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8A%95%20%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD%20%E1%8A%A2%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%8A%AD%E1%88%B5
|
የአሜሪካን ዶላር ኢንዴክስ
|
የአሜሪዳን ዶላር ኢንዴክስ የገበያ ውስጥ ዋጋ ሁኔታ ምን እንደሚመስል ለማዋቅ ይጠቅማል። ብዙ አገሮች ያላቸውን ጥሬ እቃ ለሌላ አገር በሚሸጡበት ጊዜ ዋጋቸውን የሚተምኑት በአሜሪካን ዶላር ነው። የሚገዛውም አገር ሰው ዋጋውን የሚተምነው በዶላር ነው። ስለዚህ የአሜሪካን ዶላር ዋጋ መጨመርና መውረድ የሌላውንም አገር የንግድ ውጤት አቅራቢ የዋጋ ተመን አብሮ ይዞት ይሄዳል። ከዚህም በላይ የአገሮችን መቀያየሪያ ገንዘብ እንደየአገሩ የኢኮኖሚ መጠን በትንሹም ቢሆን ከፍና ዝቅ በዶላሩ ምንዛሪ ላይ ያመጣል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካንን ዶላር እንዴክስ መመልከት የሌላውንም አገር የንግድ ሁኔታና እንቅስቅሴ፣ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት እንዲሁም የጥሬ ሀብት ውጤት ስንት ሊያወጣ እንደሚችል ለመገመት ያስችላል።
ከአሜሪካን ዶላር ኢንዴክስ ሌላ ፤ ሌሎች የትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶችን በዚሁ አይነት ዘዴ ለመጠቀም ይቻላል። ምክንያቱም ዋነኛው የኮሞዲቲ ገበያ ላይ ንግድ፤ እንደማንኛውም የንግድ ዘርፍ፤ ትርፍ በብዛት ለማግኘትና ኪሳራን ለመቀነስ ሲሆን በኮሞዲቲ ንግድ ላይ ደግሞ የወደፊቱ ዋጋ ስንት ሊሆን እንደሚችል ለመገመትና ኪሳራን አስወግዶ አትራፊው ገበያ ይትኛው እንደሚሆን ለመጠራጠር የሌሎችን ካምፓኒ እንዴክስ መመልከት ይጠቅማል።
ከትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶች መካክል ከዝህ በታች ያሉት በኮሞዲቲ ኢንዴክስ አቅራቢነታቸው ታዋቂነት አላቸው።
ጎልድማን ሣክስ ኮሞዲቲ እንዴክስ (
ዳውጆንስ ኤ.ጂ.አይ. ኢንዴክስ (
ሮጀርስ እንተርናሽናል ኮሞዲት እንዴክስ (
|
15521
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%90%E1%8D%8D%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%89%A3%20%E1%89%A0%E1%88%AC%E1%8B%8D%20%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%8A%94%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%89%A3
|
ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ
|
ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
(እሱም ገደል ይገባ ፣ ከነበሬውም ሞተልሽ ብሎ መርዶ ሥጋ ይዞ ይገባ)
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
20492
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%9A%E1%8B%AB%E1%8B%8D%20%E1%8B%98%E1%8A%95%E1%89%A6%20%E1%8A%A5%E1%8B%9A%E1%8B%AB%E1%8B%8D%20%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%88%AB
|
እዚያው ዘንቦ እዚያው ያባራ
|
እዚያው ዘንቦ እዚያው ያባራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
እዚያው ዘንቦ እዚያው ያባራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
2505
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A9%E1%88%A9%E1%89%AD
|
ኩሩቭ
|
ኩሩቭ () በደቡብ-ምሥራቅ ፖሎኝ ያለች መንደር ናት። ከፑዋቪ እና ከሉብሊን ከተሞች መካከል በኩሩፍካ ወንዝ ላይ ትገኛለች። በ1997 2,811 ኗሪዎች ነበሩባት።
በ 1931 ዓ.ም. መንደሪቱ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ በጣም ተደበደበች። በጦርነቱ ጊዜ ጀርመኖች የባርዮች ሠፈር እንድትሆን አደረጉዋት። ዳሩ ግን አብዛኛው የታሠሩት ፖሎኞች ወደ ጫካ አምልጠው አርበኞች ሆኑ።
የፖላንድ ከተሞች
|
18506
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%88%B5%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%88%B0%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%88%8C%E1%88%8E%E1%89%BD%E1%88%9D%20%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%B0%E1%89%BD
|
አምስት ስድስት ሰባት እና ሌሎችም ታሪኰች
|
አምስት ስድስት ሰባት በደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር በ1981 ዓ.ም በቦሌ ማተሚያ ቤት ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው።
ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር
የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሁፍ
20ኛ ክፍለ ዘመን አማርኛ ሥነ ጽሑፍ
|
48749
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AB%E1%8B%B5%E1%8B%A8%E1%88%AD%E1%8B%B5%20%E1%8A%AD%E1%8D%95%E1%88%8A%E1%8A%95%E1%8C%8D
|
ራድየርድ ክፕሊንግ
|
ራድየርድ ክፕሊንግ (እንግሊዝኛ፦ ) (1858-1928 ዓም) የእንግላንድ ጸሐፊ ነበር።
የእንግሊዝ ጸሓፊዎች
|
32462
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B2%E1%88%9A%E1%88%BD%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
|
ቲሚሽ ወንዝ
|
ቲሚሽ ወንዝ (ሮማንኛ፦ ፤ ሰርብኛ፦ /ታሚሽ/፤ ጀርመንኛ፦ /ተመሽ/) በሮማኒያ የሚፈስ ወንዝ ነው። ጥንታዊ ስሙ ቲቢስኩስ ነበረ።
|
9320
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B1%E1%88%98%E1%88%AD
|
ሱመር
|
ሱመር (አካድኛ፦ ሹመር፣ ግብጽኛ፦ ሳንጋር፣ ዕብራይስጥ፦ ሰናዖር) በጥንታዊ መካከለኛ ምሥራቅ አለም በቅድሚያ ሥልጣኔ የሚባል ኹኔታ የደረሰለት አገር ነበር። ዘመኑ ከታሪካዊ መዝገቦች መነሻ ጀምሮ ይታወቃል። 'ሱመራዊ' ማለት ሱመርኛ የቻሉ ወገኖች ሁሉ ነው። ከጥንታዊ ግብፅ እና ከሕንዶስ ወንዝ ሸለቆ ሥልጣኔ ጋራ ከሁሉ መጀመርያ ሥልጣኔ ካሳዩት አገሮች አንዱ ነው ይባላል።
ሹመሩ የሚለው ስም በጎረቤቶቻቸው በአካድ ሰዎችም ሲጠራ ሕዝቡ ለራሳቸው የነበራቸው ስም ሳግ-ጊ-ጋ (ጥቁር ራስ ያላቸው) ነበር። አገራቸውንም ኪ-ኤን-ጊር ይሉት ነበር። በተረፈ በኬጢያውያን መዝገቦች አገሩ ሳንሃር፣ በግብጽ አማርና ደብዳቤዎች ሳንጋር፣ በመጽሐፍ ቅዱስም ሰናዖር ይባላል።
ጽሕፈት በመፍጠሩ የታሪክ መጋረጃ ሲከፈት፣ ሱመራውያን በደቡብ መስጴጦምያ (ከጤግሮስና ኤፍራጥስ ወንዞች መኃል፣ የዛሬው ኢራቅ) ይገኙ ነበር።
ጥንታዊው የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር የያንዳንዱን ከተማ ሥርወ መንግሥት ይዘርዝራል። ከነዚህም በመግቢያው ያላቸው ነገሥታት ከማየ አይህ በፊት እንደ ነገሡ ይላል። እነዚህ ስሞች ትውፊታዊ ሊሆኑ ይችላል። ከሌላ አፈ ታሪክ ምንጭ የታወቀው በዝርዝሩ የተገኘ ስም የኪሽ ንጉሥ ኤታና ነው። ከዚያ በኋላ የኡሩክ መጀመርያ ነገሥታት ኤንመርካር፣ ሉጋልባንዳ፣ ዱሙዚድና ጊልጋመሽ ሁላቸው ከሌሎች ትውፊቶች ይታወቃሉ። ከሥነ ቅርስ የታወቀው መጀመርያ ስም ኤላምን ያሸነፈው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ነው። እሱ ደግሞ የጊልጋሜሽ ትውፊት በተባለ ጽሑፍ ስለሚገኝ ይህ ለጊልጋሜሽ ታሪካዊ ሕልውና ምናልባትነት መስጠቱ ይታመናል።
ከዚህ በኋላ የኡር ንጉስ መስ-አኔ-ፓዳ ኡሩክንና ኪሽንም አሸንፎ «የኪሽ ንጉሥ» የሚልን ስያሜ ወሰደ። በሚከተለውም ዘመን የሱመር ላዕላይነት ከኡር ወደ አዋን (ኤላም)፣ ከአዋንም ወደ ኪሽ፣ ከኪሽም ወደ ሐማዚ በመፈራረቅ ይዛወር እንደ ነበር መዘገቦች ይሉናል።
የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና ሐማዚን፣ አካድን፣ ኪሽንና ኒፑርን በማሸነፉ መጀመርያ 'የሱመርና የአካድ ንጉሥ' የተባለ ነበረ። ከዚህ ቀጥሎ የላጋሽ ንጉሥ ኤ-አና-ቱም ሱመርን ሁሉ ኤላምንም በከፊል አሸነፈ። ከተገኙ ጽላቶች መሠረት፣ የሱ መንግሥት አደራረግ ተገዥ ወገኖችን ማስፈራራትና ግፍ መሆኑን ልንገምት እንችላለን። እሱ እንደ ሞተ፣ ግዛቱ ለጊዜው በየከተማው ተከፋፈለ።
በኋላ የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ በዘመቻ እስከ ሜዲቴራኔያን እና እስከ ጣውሮስ ተራሮች (ትንሹ እስያ) ና እስከ ዛግሮስ ተራራዎች (ፋርስ) ድረስ እንዳቀና ይመዘገባል። ይህም ማርቱ፣ ሊባኖስ፣ ሹቡር፣ ኤላምና ጉታውያን የጠቀለለ ነው። የሱም ግዛት በመሞቱ እንደ ከተሞቹ ብዛት ተሰባበረ።
ላዕላይነቱ አሁን እንደ «ቅዱስ የሮማ መንግሥት ንጉስ» የመሰለ ማዕረግ ሆኖ ነበር። ከከተማ-አገሮቹ የማሪ ንጉስ ማዕረጉን ከያዘ፣ ከዚህ ወደ አክሻክ ንጉሥ ተዛወረ። የአክሻክ ንጉስ ፑዙር-ኒራሕ ክፉ ሆኖ፣ የሱመር ቄሳውንት መንግሥቱን ለአንዲት ሴት ባለ ጠጅ ቤት ለኩግ-ባው ንግሥት ሆና እንዳሸለሙላት የሚል ሰነድ አለ። በዚህም ዘመን በላጋሽ፣ ከአንድ ክፉ ንጉሥ ሉጋላንዳ በኋላ፣ የላጋሽ ንጉሥ ኡሩካጊና የራሱን ሕገጋት አውጥቶ ለድኆች ማሻሻል አደረገ፤ በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ ከለከለ።
በኡሩካጊና ዘመን መጨረሻ፣ የኡማ ንጉሥ ሉጋል-ዛገ-ሲ ላጋሽን አገለበጠውና ዋና ከተማውን በኡሩክ አድርጎ መንግስቱን ከፋርስ ወሽመጥ እስከ ሜዲቴራኔያን ድረስ እንደ አስፋፋ በጽላቶች ተቀርጿል።
ከሉጋል-ዛገ-ሲ ላይኛነቱን የያዘ ሱመራዊ ሰው ሳይሆን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ነበር። የአካድ ሰዎች ሴማዊ ቋንቋ፣ አካድኛ ይናገሩ ነበር። ቋንቋቸውን በሱመር እንዲሁም በኤላም ይፋዊ በግድ አደረጉ። በጽላት ዜና መዋዕል መዝገቦች መሠረት፣ ሳርጎን የባቢሎንን ሥፍራ ወደ አካድ ዙሪያ አዛወረ።
የአካድ መንግሥት በጉታውያን ዕጅ ከወደቀ በኋላ የላጋሽ ንጉሥ ጉዴአ ተነሣ። ከዚያ በኋላ የኡር ንጉስ ኡር-ናሙ ላጋሽን አሸንፎ ላይኛነቱን ያዘ። እሱ በተለይ የኡር-ናሙ ሕገጋት ስለ ተባለው ፍትኅ ይታወሳል። በዚህ ወቅት ብዙ ሴማዊ ቋንቋ ያላችው አሞራውያን ወገኖች ወደ መስጴጦምያ ስለ ገቡ፣ የሱመርኛ ጥቅም ቀስ በቀስ ቀነሰ። ሆኖም ሱመርኛ በትምህርት ቤትና በሃይማኖት ረገድ ይቀጠል ነበር።
ይህ የኡር መንግሥት እስከ 1879 ዓክልበ. ግድም (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) ኤላማውያን እስከ ወረሩት ድረስ ቆየ። የዚያ ውጤት አሞራውያን ለራሳቸው ከተሞች ያዙና የሱመር ሃይል ጠፋ። ከነዚህ ከተሞች መካከል ባቢሎን በንጉስዋ ሃሙራቢ ወቅት ላይኛነቱን ለረጅም ወራት መሰረተች።
ታሪካዊ አገሮች
|
35063
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A4%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%88%B2%E1%8B%AE%E1%8A%95
|
ጤልክሲዮን
|
ጤልክሲዮን (ግሪክ፦ ) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 52 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2243-2191 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከአፒስ ቀጥሎና ከአይጊሮስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የአፒስ ልጅና የአይጊሮስ አባት ይለዋል። በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የጤልክኪዮን ቀዳሚ አፒስ ሳይሆን ቴልቂን ይመስላል።
ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል። በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው። ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት። ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው። በዚሁ ጽሑፍ ውስጥ አፒስን የገደለው ጤልክሲዮን የአፒስ ልጅ ስለማይባል፣ አንዳንድ ምሁር 2 ልዩ ልዩ ጤልክሲዮኖች እንደ ኖሩ ገምተዋል።
የሲክዮን ነገሥታት
|
53974
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A1%E1%8A%93%E1%88%9B%20%E1%8B%8B%E1%89%85%E1%88%8B%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD
|
ቡናማ ዋቅላሚዎች
|
ቡናማ ዋቅላሚዎች በሰሜናዊው ንፍቀ ክበብ ውስጥ በቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ የሚገኙ ብዙ የባህር አረሞችን ጨምሮ ባለብዙ ዋዋሳት የሆኑ ዋቅላሚዎችን ያቀፍ የዋቅላሚ ቡድን ነው።
|
End of preview. Expand
in Data Studio
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 407