text
stringlengths
3
114k
ends_with_punctuation
bool
2 classes
lang
stringlengths
2
3
በኢትዮጵያ ስድስት ክልሎች ተከስቶ ያለው የድርቅ አደጋ ከ 400ሺ የሚበልጡ ህጻናትን ለአሳሳቢ የጤናና የአካል ችግር አጋልጦ እንደሚገኝና ጉዳት የሚደርስባቸው ህጻናት ቁጥር እያሻቀበ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) አስታወቀ።
true
am
በመሆኑም ወያኔ ከጥፋት ዘመቻው ጀርባ መገኘቱ የሚካድ ባይሆንም ለውጥ አመጣን ባይ ሹሞቹ ደግም የሕዝብን ትግል በባዕድ ትእዛዝ አደናቅፈው ዘረኝነትን ማስቀጠላቸው የማይካድ ሐቅ ነው። ከነዚህ ፀረ ኢትዮጵያ ኃይሎች ጎን በመቆም ባቀዱት የምርጫ ቧልት ሊደግፏቸው የተዘጋጁትም ያው እንደነሱ በወንጀል ተጠያቂ መሆናቸውን ሁሉም ሊገነዝብና ተገቢውንም እርምጃ ሊወስድ ይገባል። ወያኔና ሹሞቹ ማለትም ኦነግና ባለሜንጫዎች በአዲስ አበባም በሸዋም ደረጃ አማራውንና ኢትዮጵያ የሚለውን ሁሉ ለማጥፋት በጋራ ተነስተዋል። ቡራዩ፤ ጌዴዎ፤ ለገጣፎ ሱሉልታ፤ ሰሜን ሸዋ፤ ወሎ፤ ወዘተ በግፍና በገፍ እያየን ነው። የዘር ማጥፋት ወንጀል በገሃድ እየተፈጸመ ነው። ጸረ አማራው ዘመቻ በሁሉም ትብብር እየተገፋ ነው። ይህን በግልጽ እያየን ባለንበት ዛሬም ሹሞቹ ኢትዮጵያዊ ናቸው ዘረኞች አይደሉም ብሎ መቃዠት ሀገር አጥፊ ወንጀል እንጂ ሌላም ሊሆን አይችልም። ራስ መጠበቅ፤ መከላከል፤ ሀገር መታደግ ግዴታ እንጂ ቅንጦት አይደለም። ሕዝብ ላይ በትጥቅ ሊፈነጩ የተነሱትን አጸፋውን ብንመልስላቸው ተገቢ ለመሆኑ ማንንም ፍቃድ መጠየቅ የለብንም። የግፉ ምንጭ ግን አሁኑም ሥርዓቱ ነው፤ አሁንም ወያኔና ያሳደጓቸው ቡችላዎች ሹሞች ናቸው። ውሸታቸውን፣ ቅጥፈታቸውን፤ ዘረኛ ድርጊታቸውንም አይተናል፤ ታዝበናል። መደናገርን ለራሳችን ልንፍቅድ አይገባም። ማነህ ተጠያቂና ተሟጋች ለኢትዮጵያ? ማነህ ማነሽ ጎጠኛና ጠባ ብለን መጠየቅና ተገቢውን ምላሽ መረዳት መቻል አለብን። ዛሬ ነገ ተላላ ሆነን አንገታችንን ለእርድ ማቅረብ ሊጠብቅብን አይገባም።
true
am
እናም…እኛም ከተሜ መሆኑ፣ ከተማዋም መዘመን ያቃታት ነው የሚመስለው፡፡ ለምሳሌ በአደባባይ ምራቅ መትፋት (ቃሉን መጥራት ደስ ባይልም) አንገት ማስደፋቱ ቀርቷል፡፡ እንዲህ አይነት ባህሪይ ጸያፍ መሆኑን ለማወቅ አኮ ከተሜነት ምናምን መሆን አያስፈልግም… ሰብአዊ ፍጡር መሆን ይበቃል፡፡ የምር እኮ…አንዳንዱ ለሆነ የኦሎምፒክ ውድድር የሚዘጋጅ ይመስል አምስት ኪሎ ላይ ቆሞ አራት ኪሎ ድረስ ‘ሊወረውር’ የሚሞክር ነው የሚመስለው፡፡
true
am
ከዚህ በላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ስለ መልከ ጼዴቅ የተለያዩ ትምህርቶችና ታሪኮች አሉ።
true
am
You can remove and replace those in power by a means of democratic procedure. Else we will be held hostage to the same old vicious cycle of violence and its accompanying phenomena of perpetual misery. But why do you wish us that?
true
am
በነዚህ 6 ዓመታት እንደነ አረጋዊ ገ/ዩሃንስ የተሰውበት ከባድ መስዋእትና በርካታ እልህ አስጨራሽ ሥራዎች ተሰርተዋል በዓረና ዙርያ በሺ የሚቆጠሩ አርሶ አደሮች ሙሁራን ተማሪዎች ነጋዴዎችና ሌሎች ማሕበረሰብ ተሰልፈዋል::
true
am
በኢትዮጵያ ለሽያጭ የቀረቡ የተለያዩ አዲስና ያገለገሉ የኔትወርክ ራውተሮችና ሰርቨሮች እኛ ድረ ገጽ ላይ ተዘርዝረው ቀርበዋል፡፡ ከሻጮቹ ጋር ተደራድረው ይግዙ፡፡
true
am
8.84€ 8.30€
true
am
ናይቲ ሰነድ ከተምቲ መራሕቲ ዝተፈላለያ ሃይማኖታት፥ ወግዓዊ ኣብ ዝገበርዎ ሰነድ፥ እቲ ትርጉም ኣልቦ ምግምማዕ ክውገድ እንታይ ንግበር? ንመንእሰያት እንታይ ዓይነት መጻኢ ኢና እንደልየሎም ብሉጽን ጥዑይን መጻእን ናይ ህዝቢ ሰብኣዊ መሰልን ክብሪ ንኽኽበር እንታይ ክንገብር ኣሎና? ዝብሉ ሕቶታት ኣቕሪቦም፥ ፍትሕን ማዕርነትን ሰላምን ኣብ ምያንማር ተቐባልነት ዘለዎ ምዕባለን ንናይ ኩሉ ረብሓ ዘተኮረን ክኸውን መታን ነዚ ኹሉ ሕቶ እዚ መልሲ ንምሃብ ቅድም ቀዳድም ናይ ሰላም ስምምዕ ምትግባርን ንድህረ ለብዒ ብዓንተዉኡ ስንድዋት ምዃንን ናይ ኣዴናን ሓብትናን መሬት ገዓር ጽን ምባልን መንእሰያት ንኽመሃሩ ምትብባዕን የድሊ ከምዝበሉ ዘንጋሪኒ ሓቢረን።
true
am
ቃሲ ኑ ኣዋቲ ሄ ዱንካኒያ ባንታ ኣዋታፔ ኤኪዲ ፆሳይ ካሴ ዬዴꬂዳ ኣይሁዴ ጊዶና ኣሳ ቢታ ኦይኪዳ ዎዴ ኢያሱራ ያ ኤኪዲ ጌሊዶሶና። ሄ ዱንካኔይ ዳዊቴ ዎዴ ጋካናዉካ ሄ ቤሳን ዴዒስ።
true
am
እንደ አዲስ የተያዙት አብዛኞቹ ጎልማሶች ያለምንም ችግር ይፈወሳሉ፡፡ ነገር ግን ህፃናት እና ታዳጊዎች ቫይረሱን ስኬታማ በሆነ መልኩ ማስወገድ አይችሉም፡፡
true
am
3. በተራሮች፥ በፈሳሾች፥ ሰዎች በሚኖሩበት ስፍራ አሰማራቸዋለሁ፤
true
am
ህዝብ ለወደደው ይገዛል፤ ያመነውን ያነግሳል!! - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
false
am
የጂ ዴ ማፐታሰን የጨዋታ አፃፃፍ
false
am
ልክ እንደ ሶዲየም መብራት ሁሉ የሜርኩሪ መብራት ለቤት ውስጥ ተስማሚ ነው, ነገር ግን በተፈጥሮ ችሎታቸው የመጀመሪያ ደረጃዎች ላይ በተሳካ ሁኔታ ማምረት በቂ አይሆንም.
true
am
ይህ የኢትዮጵያ ታሪክና ባህል ላይ እጅግ ተመስጦ እና ፍቅር የነበረው ጀርመናዊ በመጨረሻም የፕሮፌሰርነት ማዕረግ አግኝቷል። አውግስቶ ዲልማን ለኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር በርካታ ውለታ አበርክቶ እ.ኤ.አ ሐምሌ 7 ቀን 1894 ዓ.ም ማለትም የዛሬ 120 ዓመት ጀርመን በርሊን ውስጥ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ዲልማን ለኢትዮጵያ ቋንቋ እድገት ባበረከተው ውለታ ሁሌም ስሙ የሚነሳ የ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ባለዝና ነው።
true
am
ወደ ፈጣሪ መመለስ - በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ - Ethiopian Orthodox Sibket
false
am
ልጅቱ የሙሳን u ታማኝነት ባስተዋለች ጊዜ፦ ‹‹ከሁለቱ አንደኛይቱም አባቴ ሆይ! ቅጠረው፤ከቀጠርከው ሰው ሁሉ በላጩ፣ብርቱው፣ታማኙ፣ ነውና አለችው።››[አልቀሶስ፡26]
true
am
ሌላውና የዘመናችን ትልቁ ራስ ምታት ከእውነታ የራቁና ምንጫቸው የማይታወቁ በርካታ መረጃዎች ተደራሲያቸውን ከፍተኛ የንቃት ደረጃ ላይ እንደደረሰ እንዲያምን ስለሚያስገድዱት ሁሉም ያወቀ እንዲመስለው ይሆናል፡፡ ኢስላምን ከዚህ የሚለየው በጠነከረ ሰንሰለታማ ተዋረድ በተላለፈና መልካምነታቸው በተመሰከረላቸው ግለሰቦች በተዘገቡ ተአማኒ መረጃዎች ላይ የተመሰረተ እውቀትን በማስጨበጡ ነው፡፡ አንድ ሰው እውቀትን ሲቀስም ከማን፣ እንዴትና በምን ሁኔታ መቅሰም እንዳለበት ከሚወስደው ጥንቃቄ ባሻገር በሚያገኘው እውቀት ራስን ለማስተካከልና ወደ ተግባር በመቀየር ሊገኝ የሚችለውን ጥቅምና መገጠም(ተውፊቅ) ለመቋደስ ልዩ ጉጉትና ተነሳሽነት ይኖረዋል፡፡
true
am
72 ሮያል ሂል,ለንደን,SE10 8RT,እንግሊዝ
false
am
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህምድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊነት ዓለም አቀፉ ሕብረተሰብ ኢትዮጵያ ላይ ያለውንም ተስፋ ያመላከተ መሆኑን ተናገሩ፡፡ - ዋና ገፅ - EPRDF
false
am
አስፈፃሚ ቢዝነስ የግል ጄት አየር ቻርተር Sioux ፏፏቴ, Rapid ከተማ, በደቡብ ዳኮታ ጠፍጣፋ የኪራይ ኩባንያ እኔን ይደውሉ 877-647-9100 ለንግድ በአካባቢዎ ባዶ እግሩን የበረራ አገልግሎት, አስቸኳይ ሁኔታ, ለማዳ ምቹ አውሮፕላን ጋር የግል ደስታ? በፍጥነትና በቀላሉ በቀጣዩ መድረሻ ማግኘት ምርጥ አውሮፕላን ኩባንያ እርዳታ እንመልከት!
true
am
ሀ / ካናዳ / ቺቲ / ክዌይ / ቺቴ ኮስት-ኖር → ሴንት ኢልስ ኪዮስ
false
am
መድረክ ባለ 6 ነጥብ መግለጫ አወጣ | “ሕዝቡ በጉልበትና በማጭበርበር የተቀማውን መብት ለማስመለስ በሰላማዊ መንገድ ይታገል” | Justice4Ethiopia
false
am
Next PostNext “գրասենյակի 365 համար պահանջվող SSL սերտիֆիկատ”
true
am
በአዲስ አበባ አመራር ላይ አሲረዋል ተብለው የታሰሩት ጠበቃ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ አምነስቲ አሳሰበ
false
am
የያካራ ኢስታንቡል ፍጥነት ያለው የባቡር መስመር (ፎቶ ጋለሪ)
true
am
ኩርናዕ ስእሊ፡ ምጥያስ ተቃለስቲ ጥሩፍ ጉጅለ ቦኮ ሓራም ኣብ ኒጀር
false
am
ኣካላት ደሞክራሲያ
false
am
• ከፍተኛውን የግል ፋይናንስ ከናካቴው ከተቋረጥን ይህ ግብ በእርግጥ ሊሳካ አይችልም. የኋላ ኋላም ገንዘብን በመጨመር አለምን በመበዝበዝና በመበዝበዙ ሊጠቀሙባቸው የሚችሉትን አጋጣሚዎች ይጠቀማሉ.
true
am
መዝሙር 132 | መጽሐፍ ቅዱስ በኢንተርኔት | አዲስ ዓለም ትርጉም
false
am
መዘኻኸሪ፦ ካብ ህዝብና ቅኑዕ ነቐፌታን ሃናጺ ምኽርን፣ ምትብባዕን ሓገዝን ስለንጽበ ብኣድራሻና ክትሰዱልና ብኣኽብሮት ንሓትት!!
true
am
"መድሓኒና ስሌና ክብል ሞይቱ እዩ፣ ንሕና'ውን ስሌኡ ክንመውት ድሉዋት ኢና። ከምቲ ንሱ ስለቶም ናቱ ክብል ዝሞተ፣ ንሕና'ውን ናቱ ኣሰር ብምስዓብ ስለ ኣሕዋትና ንኽንመውት ቆሪጽና ኣለና።"
true
am
This_Week 4801
false
am
ምንም እንኳ ከመዝናኛው ዓለም ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ባይሆንም የባራክ ኦባማን የማሕበራዊ ድረ ገጽ አጠቃቀምም በጨረፍታ ማየት ያስፈልጋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ራሳቸው ከመጠቀምም በላይ ማንኛውም የመንግሥት መስሪያ ቤት የራሱ የሆኑ የማሕበራዊ ሚዲያ ገፆች እንዲኖሩት የሚያስገድድ አዋጅ የወጣው በእርሳቸው የስልጣን ዘመን በ2011 ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት ሁሉም የአሜሪካ መንግሥት መስሪያ ቤቶች እንደ አንድ የሥራ ክፍል የሚንቀሳቀስ የማሕበራዊ ሚዲያ የሥራ ክፍል አላቸው፡፡
true
am
Xerri: በማዞሪያ ውስጥ ያለው ድርሻ የበይነመረብ ድርሻ ይጨምራል
false
am
በአሁኑ SFedU ቅናሾች ጊዜ 53 የባችለር ዲግሪ ፕሮግራሞች, 80 ማስተር ዲግሪ ፕሮግራሞች (ጭምር 200 ልዩ ማስተርስ ኮርሶች), 18 ባለሙያ ዲግሪ ፕሮግራሞች, እንዲሁም 25 ምረቃ የትምህርት የምርምር ፕሮግራም.
true
am
ድርጊቱን የፈፀመው ግለሰብ የፖሊስ አባል መሆኑን የገለፁት ኮማንደሩ ፥ ድርጊቱን የፈፀመበት ምክንያት ግለሰባዊ እንደሆነ አመልክተዋል ። ትናንት ምሽት 2 ሰዓት ከ45 ላይ በተፈፀመው ድርጊት ከሞቱት መካከል ሴቶች ፣ ህፃናትና አዛውንቶች ይገኙበታል ።ከተገደሉት ግለሰቦች መካከልም የሰባቱ የቀብር ስነ ስርዓት በደብረ አባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን በጋራ ተፈፅሟል ።
true
am
ሕይወት ግዛቷ ሲጣስ
false
am
ባሕልና ጥበብ 197 0
false
am
ትክክል ነሽ፡፡ እነሱም ብን ብለው ነው የሚጠፉት። ልብሽን ያያሉ፤ ፈሪ ከሆንሽ የሚፈልጉትን ያደርጋሉ፤ ኮስታራ ከሆንሽ አጠገብሽ አይደርሱም፡፡ ዋናው ነገር ህጋዊ መሆን ብቻ ነው፡፡ አሁን አልጀሪያ፣ ሞሮኮና ሌሎችም ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ሲሰሩ፣ መንግስትም ፖሊስም “ወይ እነዚህን አባርር፤ አለበለዚያ ቤትህ ይዘጋል” ብሎ ያስጠነቅቃል፡፡ ሁሉ ነገር የሚወሰነው በራስ ጥንካሬና ድክመት ነው፡፡ ጥሩ ከሰራሽ የምትቀየሪበት እድል ሰፊ ነው፡፡
true
am
«እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲህ በላቸው፦ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ እቅዱሳን ሁኑ።» ዘሌ ፲፱፥፩-፪።
true
am
ድሪምላይነር በሀገራችን / ኤል አል / ኢቫ በአየር / Garuda ኢንዶኔዥያ / ጃፓን አየር መንገድ (4 liveries)
true
am
እርግጥ ነው ዶክተር አምባቸው ለወንበሩ አዲስ ናቸው፡፡ ባለፉት አንድ ዓመታት ባልተረጋጋ ሃለፊነት የቆዩ ሰው ናቸው፡፡ የመጨረሻዎቹን ወራት ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ነበሩ፡፡ ስር ሰዷል በተባለው ችግር የሚወቀሱበት አግባብ አይኖር ይሆናል፡፡ የክልሉና የፌዴራል መንግስቱ ግን ከተጠያቂነት አያመልጡም፡፡
true
am
ክፍል ሁለት ሕይወትን የሚለውጥ መልእክት 1:11-2:21
false
am
ቡናማ ቆዳ ያላቸው ሴቶች በሮቅ እና ብርቱካናማ መያዣ, የአትክልት ቅባት ለሴቶች የባህር ላይ መሳርያ ይወዳሉ. ይህ የ "ንቅሳት" ንድፍ እንዲታዩ ያደርጋቸዋል
false
am
የተሣሠሩ ሽንፈቶቹን፣ ቁጭቶቹን፣ ህልሞቹን ይናገራሉ፤ ከሀገር እውቀቶቹና እውነቶቹ ጋር እየተጣቀሡም፣ የዘመን
false
am
በአጠቃላይ አዲሱ የመረጃ ቴክኖሎጂ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት (በተለይም ባለፉት አምስት ዓመታት) ለወሬ በሚያስቸግር ሁኔታ የሰውን ህይወት በጥልቀት እና በፍጥነት እየቀየረው ይገኛል። ከዚህ ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩትን አዳዲስ የአገልግሎት ዓይነቶች ለመገመት አስቸጋሪ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ መስኩ ጨርሶ ከኔ ክበብ የወጣ በመሆኑ፤ በአጭር አማርኛ ‹‹ዓለም የሚሰራትን አሳጥቷታል›› ብዬ ባልፈው ይሻለኛል፡፡ አንዱን የመረጃ ቴክኖሎጂ ትሩፋት አጣጥመን ወይም በወጉ ተረድተን ሳንጨርስ ሌላው ይመጣል። ‹‹መተግበሪያው›› በአናት በአናቱ ይመጣል፡፡ የለውጡ ፍጥነት ትንፋሽ የሚያሳጥር ነው፡፡ ቀድሞ ከምናቀው ዓለም ፍፁም የተለየ እና ገና ባህርይውን ጠንቅቀን ለማወቅ ያልቻልነው አዲስ ሰው ሰራሽ ምህዳር ተፈጥሯል፡፡ ይህ ቴክኖሎጂ ‹‹የት ያደርሰን ይሆን?›› የሚያሰኝ ሥጋት ፈጥሯል፡፡
true
am
አንድ ቀን እናቴ ከአንድ ሰው ጋር ተዋወቀች፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላም ከዚህ ሰው ጋር ተጋቡ። የእንጀራ አባቴ ሰካራም ነበር። እኔንና እናቴን ስለሚደበድበን ማንም ሳያየኝ የማለቅስባቸው ጊዜያት ብዙ ነበሩ፤ እንዲሁም ከሚደርስብኝ ጥቃት የሚከላከልልኝ አባት ቢኖረኝ ብዬ እመኝ ነበር።
true
am
ኢቲቪ በሀገሪቱ ያለውን የቴሌቪዥን ቁጥር ወደ ግብር ሰንሰለት ለማሰገባት ያደረገው ጥረትም እንደከሸፈበት በሙሉ ሪፖርቱ ተካቷል፡
true
am
ሞት ኣሮን (22-29)
true
am
እነሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው ፡፡
true
am
የሰው ልጅ የፈጣሪውን ትዕዛዝ በገዛ ፈቃዱ ከተላለፈባት እለት ጀምሮ ቅዱስ የሆነው ፈጣሪ፣ ከእርሱ ክብር በጎደለው (ሮሜ 3፡22-23) ፍጡሩ ላይ ተቆጥቷል። ይህ ቁጣ ሃጢአተኞችን ሁሉ ሊበላ ያለ ቁጣ ነው። እውነትን በዓመፃ በከለከሉ ሰዎች በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ የሚገለጥበት ጊዜ ደርሷል (ሮሜ 1፥18)። ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ላይ የእግዚአብሔር የቁጣ ጽዋዎች ሞልተው በምድር ላይ የሚፈሱበት ሰአት እንዳለ ገልጿል (ራእይ 16፥1፤ ራእይ 15፥7)።
true
am
“ዛሬ የምተክላቸው ችግኞች አንድ ኩላሊቷን ለግሳ ህይወት ለሆነችኝ ሚስቴ ማስታወሻ ነው” ሲልም ነው ስሜቱን የገለፀው።
true
am
ጥበብ ስንልበአማርኛችን ከሌላ ዘይቤዎች ጋር የማይደባለቅ
false
am
"Apostasia በረዶ አንድ ይቻላል አተረጓጎም: መነሻ (ቤተ ክርስቲያን) የእንግሊዝኛ መጽሐፍ ቅዱስ, የተብራራ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ, አንድ የግርጌ አለ.
true
am
„ፑቲንን ለሩሲያ ኤርድዋን ለቱርክ እግዚአብሔር መርቆ የሰጣቸው መሪዎች ናቸው!“ ብዙ ሰዎች ይላሉ። በተለይ ቪላዲሚር ፑቲን „ትልቅ ቦታ“ በአንዳንድ ኢትዮጵያኖች ዘንድ አላቸው።
true
am
፫ኛ/ ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ አባል
false
am
እቲ ሳልሳይ ደረጃ ኣብ ዓሚቕ ድቃስ ምእታው'ዩ። ኣብዚ እዋን'ዚ ክትበራበር ኣሸጋሪ'ዩ፡ ምኽንያቱ ሽዑ ኣብ ኣካላትካ እቲ ዝተሓተ ንጥፈታት ስለዝህሉ።
true
am
AnonymousOctober 28, 2011 at 3:22 PMtiru tariki new beatekalayi zeregninet yibika new.ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 3:34 PMቃለሕይወት ያሰማልን፡፡ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን!ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 3:38 PMሰው ዛሬ በጎጠኝነት አእምሮው ስለታወረ ብቻ ይህ የኔ ብቻ ነው ያ ደግሞ የሌላ ነው በማለት እውነትን ለመካድ የሚደረግ ጥረት ከማሳዘንም አልፎ እጅጉን ያንገበግባል፡፡ ለመሆኑ ግን ከ3000 ዓመት በፊት የነበሩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን ከ እኛ ምን ያህል በአስተሳስብ ይበልጡ እንደነበር አስተውለናል? ያስተዋልን አይመስለኝም፡፡AA FROM Addis AbabaReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 3:45 PMእጅግ ወቅታዊ ጽሑፍ ፡፡ አንባቢ ካለመሆኔ የተነሳ አጠገቤ ያለውን ይህንን ታሪክ አጉልቼ ኢትዮያውያን አንድ እንደሆንን መግለጽ ስችል ላም አለኝ በሰማይ አንድ የምንሆነው በዴርቶጋዳ የተጻፈው ሐዲድ ሲሰራ ነው የሚል ሀሳብ ነበረኝ፡፡ይ ህ አንተ ዛሬ የለቀቅከው ጽሑፍ በጣም ከባልንጀሮቼ ጋር ልወያይበትና በምናገኘው አጋጣሚ ሁሉ መናገር እንዳለብን አምናለሁ፡፡ ግን የአክሱሙ ሰው የተናገሩትን የአገሬው ሰው ይቀበለዋል ወይንስ በዘመኑ ጎርፍ ተወስዷል?ReplyDeleteAbebe M. BeyeneOctober 28, 2011 at 4:10 PMDear Daniel,I had red the book you referred. I was shocked while I red it. Your analysis on this article heals me. Kale Hiwot Yasemalin. Your analysis and historical view is too wonderful. Stay blessed.ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 4:12 PMwe all are Ethiopians. The more we come to unity, the more powerful nation in the region we become. God Bless Ethiopia! Amen!ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 4:22 PMደስ የሚል መልክት ነው:: ሁሉ ሰው እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ሊል ይገባል:: የዘር መቁጠር በሽታ ሊቀር ይገባል:: ዳንኤል በዚህ አጋጣሚ አንድ ነገር ላስታውስህ ከብዙ አመት በአንዱ እኛ ሰንበት ት/ቤት መጣህ:: ምክንያቱ ዘማሪያኑና የመዝሙር ኮሚቴው በመጋጨታቸው ለሁለቱም አካል ትምህርት በመስጠት አገልግሎቱን ቀና ለማድረግ ነበር:: ከዚያ ደስ የሚል ትምህርት ሰጠህ:: ሁለቱንም አካል በመውቀስ:: ያን ጊዜ ደስ የሚል መልክት ነበር:: ግን ስንወጣ መዝሙር ኮሚቴዎቹ ለመዘምራኑ ነገረልን ልክ ልካቸውን አሉ:: መዘምራኑ ደሞ ለመዝሙር ኮሚቴዎቹ ነገረልን ልክ ልካቸውን አልን:: ስለዚህ ሁለታችንም ሳንማር ቀረን:: አሁንም እንዲህ አይነትን መልክት ለእኔ ብለን መስማታ ካልቻልን ሜዳ ላይ ይቀራል ለማለት ነው:: አክባሪህReplyDeletedejuOctober 28, 2011 at 4:38 PMAY DAN ahun ahun ema keftagna tmhrt tekumat eko kewanaw tmhrt belay zeregvnet aby guday adrgew yzewta .aau 6kilo leyebharu mahiber mesrto eyasfafa newko menendasebem enja....ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 4:49 PMthis is a good saying but way Aba Paulos does not understand it..............????????ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 5:18 PMመሰረት ነኝ (ከአፋር ጭፍራ) እግዚአብሄር ይባርክህ ዳኒ. ህሊና ያለዉ ሰዉ ይህን ያስተዉል፡፡ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 5:41 PMthank you for your observation.ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 6:36 PMBetam des yemil Tsihuf des yemil Tarik new, God bless you!Ethiopiachin kedar eskedar yehulachin nech hulachin ye Ethiopiachin nen, Selam ena Fikir amilak yistenReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 6:57 PMአኩስም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር፣ ሐረር፣ አዲስ አበባ፣ ሌሎችም፡፡ እነዚህ ቦታዎች እና ሥልጣኔዎች በዚያ ዘመን ኢትዮጵያውያን የቱን ቦታ እና ሥልጣኔ ማዕከል አድርገው እንደነበሩ የሚያሳዩ እንጂ ዛሬ በአካባቢው ያሉትን ሕዝቦች ታሪክ እና ሥልጣኔ ብቻ የሚያሳዩ አይደሉም፡፡ TRUE!ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 7:01 PMKALEHIWOT YASEMALINReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 7:35 PMWOW... VERY nice article. It teachs a lot.. Lib Yalew Lib YibelllllllReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 7:40 PMDani it is so interesting!!! Dani can you write some thing about Sadam Hussien and Gadaffi,like << yehuletu hawltoch wog>> <>. Because Sadam and Gadaffi have the same story from the begning tothe end.pleasesssssssssss! God bless you!!ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 8:59 PMThanks and God bless u Dan! I wish if you write it in parts like 1,2,3--- since you can share us a lot with this vast topic. We,the generation thiristy of our country's history, need to know more as it is a base for out political and historical integrity. God bless the eye of the 'eagle'-Dan!!ReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 9:56 PMDani betam yigermal hulum neger egeziabeher yitebekihReplyDeleteAnonymousOctober 28, 2011 at 11:06 PMman yisemahal Dani. Merz gebtobinal be hilinachin. Esti kechalk be metsaf melik asatim endih ayinetochin tarokoch asebasibeh. Le mafres letenesut sayihon be Ethiopiawinet leminaminina leminasb yihonenal. Ahun ahun le lijochachin mechenek jemireyialehu. Egnas ande leyitolinal. Egzerum eresan meselegn.ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 12:06 AMThanks Daniyour express my feeling in Linguistic quality.God bless. leb yalew leb yebelReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 1:08 AM"ye Aksum hawlt lewelaytaw minu new?!" PM Meles,I wish he would read this.ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 2:27 AMኢትዮጵያን ዛሬ ዘመናችን ባመጣብን ጎጠኛ አስተሳሰብ ማየት የለብንም፡፡ ኢትዮጰያ ከዚህም የሰፋች የተለየቺም ናት፡፡SOFONIYAS.ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 4:25 AMWhat an incredible article. Thanks Dani. i wish prime minister Melese and Abune Paulos read this.be blessed.ReplyDeleteYewudasse AbateOctober 29, 2011 at 8:15 AMቃለ ህይወት ያሰማልን፡፡እንዲህ የሚያንጹ ጽሑፎችህ ምን ያህል ያረሰርሳሉ፡፡ ዳኒ እባክህን ፖለቲካ ነክ ነገር ስጦታህ አይመስለኝም ፡፡ በእውቀት ታስተላልፈዋለህ ግን እኔንጃ በግድ ዋጡት አይነት መልእክቶች ናቸው፡፡ የአገርን የትውልድን ታሪክ ፣የታላላቅ ሰዎችንና የታሪካዊ ቦታዎችን ዝርዝር ሁኔታ ስትጽፍ እንኳን ሃይማኖት ያለው አሕዛቡም ይደመማል፡፡ ለማንኛውም ከመጻፍህ በፊት ጸልይበት፡፡ከእውቀትህ ጋር ብቻ ሳይሆን ከነፍስህም ጋር ተነጋገር፡፡አድናቂህም አክባሪህም፡፡ReplyDeleteHailegiorgisOctober 29, 2011 at 9:06 AMu ....... remined me some extra few things which i was able to know Tx Dn.Daniel...my friend who is muslim n owner of small company let me to lesson what z popular 'young' muslim preacher Sadik talked on phone with z Tewahido young preacher Tesfaye!!! my friend was a bit nervous n changed at least from his former good ethiopian muslim nature similarly to other few changed youth agressive protestant friends nature who believe what zy r saing is only true n our right as human is to lesson them as we don't have z right at least to reflect our opinion....!!!from both my muslim n protestan friends what i understand is if among them or zy have got a chance to be a ruler zy will destroy or revange on z orthodox history, asset & belivers not only to me but to their families... even don't hesitate to zr sister n brother... i am sure if not corrected as some leaders or 'power full' persons r trying zr best.....(((sory i will continue z second.ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 9:13 AMInehoo yihen ketiwlidu man astewale?ReplyDeleteHailegiorgisOctober 29, 2011 at 9:20 AM(((z second part...as it is said Ewer Ewerin bimeraw... most youthes in most religion r driven wrongly to other extriem like an item by z 'preacher' whom zy admire...!!! we z orthodox belivers especially youthes may not understand our potential n doing z right thing today as our fair gentle parents...if we go back almost every thing is written as a model for our way of life in any century as u Daniel brought many examples n said then to correct our selfs yes our selfs n our mistakinly wronged muslim n protestant friends n families we will use it...i have seen in aau 6 yrs back z raciest n worest religious grouping which simply which seems correct to confirm z saing man is social animal...we have plenty of facts to learn from if we will from former generation but we have to be strong...all our grand parents first were mistakin. yes u or any one can begin from Eve or Adam....then many n zr king ...Jesus came.. n our parents accepted being among z first going there while zy here z news...zn mohamed came...then his famillies came with their teaching to our parents land n our commen parents give them place, time n power some of our parents changed to z new religion that was came...so as every thing even today is enough zy lived in peace with no force to chrisianize but z saudi nature of islam was not applied or rejected not from Quran but from day to day life here as Jerusalem nature of christianity was not applied too here before islam...THIS MEANS OUR PARENTS WERE CORRECT. Ethiopic type of respect for Islam n for Christian were present....Gragne mohamed destroyed n make islam most by force...but zr was no revange even by Aste Yohanes whom most of my muslim friends hate!!!HERE ALSO OUR COMMEN ETHIOPIAN PARENTS WERE CORRECT TOO!!!...(((see z last next sory people for stopingReplyDeleteHailegiorgisOctober 29, 2011 at 9:38 AMthe last partEthiopia n Ethiopians formerly were correct for JUDAISM,ORTHODOXY ND CHRISTIANITY and even for z poletics but then also... protestant teaching came n our brothers changed n for example zy took z name MEKANE EYESUS from z 400 yr old GONDER MEKANE EYESUS church & used for z last 40/50 yrs with almost 'cheating' unlike z Debrebrhan church very wonderful history that u Daniel mantioned... and zy r trying to take many of ours even z catholics with WUSTE Z methods...we r patient like our commen correct parents we r still good tewahido belivers though we r not like our LIBE SEFE NEGER ALAFI YEMICHELUTEN TESATAFI parents... look z modern education system, z last '40' yrs poletics, unfair businesses n distribution of welth including becoming of diaspora in US & Arab world commenly...is a challenge for us especially for z orthodox but we r z one who r almost correct than our mulim n protestant friends n brothers...being honest especially we z youthes for z confused poletics, concept of BEHERE or race, education process,business,jobs ....if we r wrong not z Bible or Quran first.Yes Yeneta z famous Bible scholar said we do not axcept z bible b/c we understand it!!! Never we may understand few topics as I do he said... so wow we have to refer how our grand parents were living together...z gentle smart our commen ones use z books effectivly not only in z eyes of God but also befor z very respected our their childrens eye even...like yesterday z world is not narrow, z time is not short, ...if we want to live our Ethiopia is enough even today but respect urself then u can respect m then...let me finish by reminding what profesor Efrem Yshak answered 7/8 monthes befor z 97 confusion ...my mother was born in oromia n knows how to speak only of it. i came to addis for education n speak amharic...so based on z 'dirty' BHERE POLETICS WHO AM I WHILE MY GRANDPARENTS FROM gOJJAM...Tigry? do u think that he is born today to be amhara, oromo, Gojam, tigre...our generation must do our own homwork without destroying such beuty constructive works of our common former parents work wheather we r or wish to be Orthodox, Islam, protestant....RESPECT WHAT U HAVE TO RESPECT, BE JENTLE AS U R TALKING, CORRECT Z WRONG THINKING,ACTION,LIFE OF UR SELF & learn z truthe including what u don't have but that our parents had......uuuuuuuuuuu i said too much....Dn.Daniel Tx God of z fathers be with u!!!ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 9:50 AMDn. Dani,Majority of we fill the same. The minority too taken since they didn't internalize what they did. Some individuals take the seat & drive all of us. please there too many others who knows many history relate with it/even more pain full like 'Sekoka wemehabuba'. let us write & forward it to dani he can post it and complement. All of us have the same responsibility & we have to share z pain...AHhhh..EhhhhReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 1:29 PMቃለ ሕይወት ያሰማልንReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 5:36 PMጎጠኛ አስተሳሰብንና አሰራርን ለመታገል ቆርጠን ተነስተናል፡፡ከተማሪዎቸህ፡፡ReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 9:08 PMDn.Daniel let the Almighty God bless you. It is really a timely article which has to be published in different communication medias. We are really going backward/negative progress/. Plz guys let we Ethiopians start to think for those by our side,but also for other Africans,...human being. It is really a shame to fight with our brothers. We all, Amhara,orormo, gurage...may have different language and culture but we all want peace and growth. Please let we focus on those we want them to achieve.Dn.Daniel Aksum is more than even what you mentioned on your article,it is a place where one of the world,miracle, precious thing exist...'TABOTE TSION'/The Arc of The Covenant/.Do you know how aggressively others try to get 'tabote tsionen?. But God has given for Ethiopians,cuz of his 'cherinet' not our work.Finally, plz let us all pray to unit us,to make us to think like normal human being. This days we are not 'normal'.Some times i doubt we might be getting punishment from the 'Tabote tsion' cuz we are not behaving as people having it,even not as people who knows abt that.God bless the world,God bless Ethiopia!!Thanks,HailemariamVilla Park,ChicagoReplyDeleteAnonymousOctober 29, 2011 at 9:12 PMzares garamage eskei enesaley holachenem AXUMAYE enedenehone.yaanabarabegen zaragenate tawekote.gene astamerone balamawake nawe.dn dani meseganawe enedayeteleh zeme alkooReplyDeleteAnonymousOctober 30, 2011 at 11:05 AMግን የአክሱሙ ሰው የተናገሩትን የአገሬው ሰው ይቀበለዋል ወይንስ በዘመኑ ጎርፍ ተወስዷል?this is a good saying but way Aba Paulos does not understand it..............????????አኩስም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር፣ ሐረር፣ አዲስ አበባ፣ ሌሎችም፡፡ እነዚህ ቦታዎች እና ሥልጣኔዎች በዚያ ዘመን ኢትዮጵያውያን የቱን ቦታ እና ሥልጣኔ ማዕከል አድርገው እንደነበሩ የሚያሳዩ እንጂ ዛሬ በአካባቢው ያሉትን ሕዝቦች ታሪክ እና ሥልጣኔ ብቻ የሚያሳዩ አይደሉም፡፡ TRUE! Thanks and God bless u Dan! I wish if you write it in parts like 1,2,3--- i wish prime minister Melese and Abune Paulos read this.Inehoo yihen ketiwlidu man astewale?We are really going backward/negative progress/. Plz guys let we Ethiopians start to think for those by our side,but also for other Africans,...human being. It is really a shame to fight with our brothers. We all, Amhara,orormo, gurage...may have different language and culture but we all want peace and growth.thank youReplyDeleteAnonymousOctober 30, 2011 at 11:54 AMDeakon Daniel Egziabhere yeagelgilot zemenihen Yibark! Kalehiwoten yasemalen! AmenEgziabhere Yehulachenenem Ayne Libona Yikfetlin. BertalenReplyDeleteAnonymousOctober 30, 2011 at 1:48 PMDani u hv abrave mind God bless u! God protect our united Ethiopia, i wish all Ethiopians think like dani...ReplyDeleteAnonymousOctober 30, 2011 at 5:16 PMohhhhhhhhhhhhh!rt dany!ReplyDeleteAnonymousOctober 30, 2011 at 7:13 PMበእውነት ዳንኤል እድሜ ይስጥህ! እግዚአብሔር ይመስገን ኢትዮጵያ ጥቂቶች እንደሚያስቡት አይደለችም እንዲህ እኝህ አባት እንደተረኩት እንጂ፡፡ ቃለህይወት ያሰማልን፡፡ReplyDeleteAnonymousOctober 31, 2011 at 2:20 AMDn. Daniel keteleyaye akitachaya eyayeh bititsif tiru new. It seems to me you have sided.....ReplyDeleteመጣዓለም አማረOctober 31, 2011 at 8:28 AM“ኢትዮጵያኮ እነ አቡነ አረጋዊ ከአውሮፓ፣ እነ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ከግብጽ፣ እነ እጨጌ ዕንባቆም ከየመን መጥተው ኢትዮጵያዊ የሆኑባት ሀገር ናት፡፡ እንዴት ነው አንድን አካባቢ ዛሬ በቦታው ለሚኖረው ሕዝብ ብቻ መስጠት የምንችለው? ተዋግተንም፣ ተፋቅረንም፣ ተጣልተንም፣ ተዋልደንም፣ ተጋፍተንም፣ ተሳስበንም አሁን ያለውን መልክ ይዘናል፡፡ ዛሬ ያለው መልክዐ ምድር ጦርነት የፈጠረው መልክዐ ምድራችን ነው፡፡ ኢትዮጵያን እንደ ጦርነት እና የሃይማኖት ንቅናቄ አንድ ያደረጋት ነገር ያለ አይመስለኝም፡፡ አንዳችን ማግ ሌላችን ዝሐ ሆነን አሁንማ ነጠላ እና ጋቢ ሆነናል፡፡”እጅግ ውብ፣ የሚያስተምር፣ የማንነታችንን አሻራ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ፣ አሁን ያለንበትንም ሁኔታ ቆም ብለን እንድንመረምር የሚያስችል ድንቅ አቀራረብ ነው፡፡ዲ/ን ዳንኤል እግዚአብሔር ረዥም እድሜና ሙሉ ጤናን ይስጥልን፤ በሕይወት ይጠብቅልን፡፡ ታሪክ ነጋሪና አስተማሪ ያላሳጣን እግዚአብሔር ይመስገን፡፡ReplyDeleteAnonymousOctober 31, 2011 at 10:36 AMዳኒዬዬዬዬዬ ኑርልን ፣ ተባረክReplyDeleteeleniOctober 31, 2011 at 11:42 AMየታሪክ አወቃቀርህ ምንጊዜም ቢሆን የማደንቀው ነው፡፡አዲስ አበባው ነኝ እያልክ አስተያየት የምትሰጠው ሰው በይበልጥ ልቦናህን ከፍተህ ልትረዳዉ ይገባሀል ፅሁፉን፡፡ አሁን አንተ ከአዲስ አበባ ነኝ ጠበብ ስታደርገው ደግሞ ከቄራ ነኝ ይሄ ሁሉ ለምን አስፈለገ ፡፡አንዳንድ አስተያየት የምትሰጡትም ሰዎች ለመንቃት ጊዜ እየወሰደባችሁ ያለ ይመስለኛል፡፡ReplyDeleteAnonymousOctober 31, 2011 at 2:16 PMi read the preview of a book on Axumawinet from Fiteh gazeta. I was shocked. Is the writer crazy? Kezih belay endenetelala yemiadergun gen lemendenew.Dani Egzer yesteh hasaben asamero meglets tadelehal...esti enante Enkuwan sele andenet sebeku man yawkal yehe geze yalfena....a better day may come.ReplyDeleteAnonymousOctober 31, 2011 at 5:19 PMዳኒዬዬዬዬዬ ኑርልን ፣ ተባረክReplyDeleteHabteselasseOctober 31, 2011 at 7:14 PMቃለ ሕይወት ያሰማልን!ReplyDeleteAnonymousOctober 31, 2011 at 9:56 PMTo my brother/sister who requested "Dani can you write some thing about Sadam Hussien and Gadaffi,like << yehuletu hawltoch wog>> <>. Because Sadam and Gadaffi have the same story from the begning tothe end.pleasesssssssssss!" Seriously???? why don't u ask him to write about your own "negestat"? what do u benefit from their story?ReplyDeleteNatey ResteyNovember 1, 2011 at 7:57 AMNatey Restey Selam Diaqon,Just for the record,Ras Wube Hailemariam is not from Tigrai but rather from Semein province of Gonder.As a powerful ruler of his time,his teritory was not limited to the west side of Tekezze but ruled Tigrai (then known as Tigre) including the highlands and parts of the lowlands of Mereb-Melash,what is now called Eritrea.He is the paternal uncle of Itege Taitu Betul as Ras Betul Hailemariam is his brother.His era was ended after the defeat in the hands of his rival Kassa of Quara.The magnificent and historical church,Deresge Mariam was built by him in his home land of Semein Janamora some 200 km from Gonder town in close range to Ras Dashen.It was here in Deresge that Kassa of Quara crowned as Emperor Tewodros of Ethiopia.ReplyDeleteTade TekleNovember 1, 2011 at 10:46 AMበጣም ትክክልና ደስ የሚል ጽሁፍ ነው። ኢትዮጵያ ሰፊ ናት። ሕዝቦቿም እንደዛው እንደተማሪ ጥሬ ከዚህም ከዚያም የተውጣጡ ናቸው። ለምሳሌ እኔ አባቴ ከመንዝ-አማራ፡ እናቴ ከሸዋ ኦሮሞ፡ አክስቴ ከጉራጌ፡ አጎቴ ከወላይታ ነን እኔ የተወለድኩት ደግሞ ትግሬ ውስጥ ነው እና ኦሮሞ ነኝ እንዳልል ብቻ አይደለሁም፡ አማራ ነኝ እንዳልል አሁንም አማራ ብቻ አይደለሁም፡ ትግሬ ነኝ እንዳልል ብቻም አይደለሁም፡ ጉራጌም ለብቻውን አይገልጠኝም፡ ወላይታም ለብቻው አይደለም። ግን እኔ የእነዚህ ሁሉ ቅይጥ ኢትዮጵያዊ ነኝ። ይህንን ነው የማምነው። ኦሮሞ ሀገር ብኖርም ከጉራጌውም ከአማራውም ከወላይታውም ከኤርትራውም ከትግራዩም ከሌሎቹም የሚመዘዝ ዘር አለኝ እና የአንዱ ጉዳት የእኔም ጉዳት ነው። አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል እንዲሉ እኔም የአንዱ ጉዳት ጉዳቴ የአንዱ ጥቅም ጥቅሜ የአንዱ ሀሴት ሀሴቴ መሆኑን አውቃለሁ። ሁላችንም ብናስበው ደግሞ እንዲሁ ከዚህም ከዚያም የተውጣጣን እንጂ ከአንድ ነገድ ብቻ የተገኘን ባለመሆኑ የዘውገኝነትንና የጎጠኝነትን ጉዳይ ከኅሊናችን ሊናጠፋው (ልንደልተው) የሚገባን መርዝ ነው።ስለ አስተማሪ ጽሁፉ ምስጋናዬ ልክ የለውም።እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!ReplyDeleteAnonymousNovember 1, 2011 at 11:11 AMቢዘገይም ጥሩ ነው ቢያንስ ቢያንስ የዳንዔል እይታ ሊባል ይችላል::ReplyDeleteMesayNovember 1, 2011 at 12:34 PMቃለ ሕይወት ያሰማልን! ለሁላችንም ልቦና ይስጠን!ReplyDeleteAnonymousNovember 1, 2011 at 1:25 PMመልካም ነው፡፡ ሁላችን እንዲህ ብናስብ ፍቅር በላያችን ቤቱን በሰራ እግዚአብሔርም በታረቀን ነበር፡፡ ግን ሕገመንግስቱ እንዲህ እንድናስብ ይፈቅድልን ይመስልሃል?ReplyDeleteAnonymousNovember 1, 2011 at 5:29 PMዲያቆን እግዚአብሄር ዕውቀቱን ያብዛልህ።ረዥም ዕድሜ ከሙሉ ጤንነት ጋር ያድልህ።ለሁላችንም ዐይነ ልቦናችንን ያብራልን።በፍቅር በአንድነት እንድንኖር የበቃንእንሆን ዘንድ ፈጣሪያችን ይርዳን።አሜን።ReplyDeleteAnonymousNovember 2, 2011 at 9:34 AMዳኒ ቃለ ህይወት ያሰማልንእግዚያብሄር ስለ ኢትዮጵያ እንድናስብ ይርዳንReplyDeleteAnonymousNovember 2, 2011 at 11:54 AMወንድም ዳንኤል እንዴት አይነት ድንቅ ነገር ነው እየነገርከን ያለኸው፡፡እጅግ በጣም የሚገርመው ነገር ሰዎችን በዘር በቋንቋና በመደብ በተመሰረተ ካለ ጊዜያዊ ነገር በጠለቀና በሰፋ መልክ የአለማ የአስተሳሰብ የአመለካከትና የስሜት መመሳሰል መግባባትና አንድ መሆን የበለጠ ያቀራርባቸዋል አንድ ያደርጋቸዋል፡፡ወይንም በአጭር አነጋገር ሰው ሆነው መፈጠራቸው ማለት ነው፡፡ሰው ሆነን ከመፈጠራችን በዘለለ ያለው ሌላው በዘር በቋንቋ በመደብና ወይንም በሌላ ያለው ተቀጥላ ነገር ሁሉ ዘለቄታዊነት ያለው ነገር አይደለም፡፡ይህ ተቀጥላ ነገር ሁሉ ሰው ሆነን ከመፈጠራችን ምስጢር ትርጉምና አላማ በታች ባለ ዘቅጠን ከሙሉ የሰውነት ተራ ስንወረድ ለጊዜው የምንደበቅበት መሸሸጊያ ዋሻችን ነው፡፡ዛሬም ገዢዎቻችን እያደረጉ ያሉት ከዚህ የሙሉ የሰውነት ተራ ወርደንና ዘቅጠን በብሄርና በቋንቋ ዋሻ ውስጥ ዘላለም እንድንደበቅና እራሳችንን ቀና አድርገን በድፍረትና በቀናነት እርስ በርሳችን እንዳንቀራረብ እንዳንተዋወቅና ህብረት እንዳይኖረን እያደረጉን ነው፡፡የኢትዮጵያዊነትን ሀሁ ፊደል ምን ብለን ብናስቆጥራቸው ይገባቸው ይሆን አሉ እንደተባሉት አፄ ቴዎድሮስ ይህንን ጥልቅና ሰፊ ሚስጥር አንተም በአደባባይ እየተናገርከው እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ሰዎች በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ቢናገሩ ቢፅፉ ቢማሩ እኔ ቅሬታ የለኝም፡፡ነገር ግን በዚህ ትንሽ ጎጆ ወይንም ዋሻ ውስጥ ብቻ ተወስነውና ተደብቀው እራሳቸውን አግልለው ሌላውንም እንደዚሁ አግልለው ኢትዮጵያዊነትንና መላውን አለምን በዚህ የተወሰነ ጠባብ መነፅር ብቻ እንዲያዩ ሲደረግ ግን አሳዛኝም ብቻ ሳይሆን ወንጀልም ጭምር ነው፡፡እንግሊዘኛ ዛሬ አለም አቀፍ መግባቢያ ቋንቋ የሆነው ተስማምተንበትና ፈልገነው ብቻ አይደለም፡፡ፀሀይ በእንግሊዝ ግዛት አትጠልቅም የተባለላት ታላቋ ብሪታንያ ወይንም እንግሊዝ መላው አለምን በቅኝ ግዛት በሃይል በአንድ ላይ ስትገዛና ስታስተዳድር በዚያውም የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተስፋፋና እነሆ ዛሬ የአለም ህዝብ ቁጥር አንድ መግባቢያ ሆነ፡፡ስለዚህም ዛሬ መሪዎቻችን በየአደባባዩ ያለ አስተርጓሚ አቀላጥፈው ይናገሩታል፡፡እንደዚሁም አማርኛ በተመሳሳይ መልክ የሀገራችን ብሄራዊ መግባቢያ ቋንቋ ለመሆን በቃ፡፡ይህ በመሆኑም አንድ የሚያደርገን የሚያግባባን ነገር ነው ማለት ነው፡፡ነገር ግን እንግሊዘኛን እንደ አለም አቀፍ ቋንቋነት መናገርን ያልነቀፉና ያላፈሩ ሰዎች አማርኛ ብሄራዊ ቋንቋ ሆኖ ሲነገር ግን አላስፈላጊ አቃቂር እያወጡና ነገር እየሰረሰሩ የሚተቹ አሉ፡፡እንዲያውም አንዳንዶች የነፍጠኛ ቋንቋ እያሉ ለማጥላላት ለማዳከምና ለማጥፋት የሚፈልጉና የሚጥሩ ሰዎች አሉ፡፡የጋራ እሴቶቻችንንም ሆነ የየግል እሴቶቻችን በአንድ ላይ በጋራ የመጠበቅ የመንከባከብ ግዴታና ሃላፊነት አለብን፡፡ለምሳሌ ትግሪኛ ቋንቋ የትግሬዎች ብቻ የግል ንብረት አይደለም፡፡ኦሮሚኛም ጉራጌኛም ወላይትኛም ወዘተ፡፡ሁላችንም ለእያንዳንዱ ቋንቋ ህልውናና ደህንነት ተቆርቋሪ መሆን አለብን፡፡ምክንያቱም ለመላው የሰው ልጅ ባጋራ ሊጠቅሙ የሚችሉ በዚያ ቋንቋ የተፃፉና ያልተፃፉ ብዙ የጋራ እሴቶች አሉና ማለት ነው፡፡ለምሳሌ ግእዝ በአንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት በማስተርስ ዲግሪ ደረጃ እንደሚሰጥ ሰምቻለሁኝ፡፡ፈረንጆች ይህንን የሚያደርጉት ለምንድን ነው፡፡ምክንያቱም ለመላው የሰው ልጅ ባጋራ ሊጠቅሙ የሚችሉ በግእዝ ቋንቋ የተፃፉና ያልተፃፉ ብዙ የጋራ እሴቶች አሉና ማለት ነው፡፡ስለዚህም እይታችንን ጠለቅና ሰፋ ማድረግ ስንችል አንድነታችንን ብቻ ሳይሆን ልዩነቶቻችንንም ጭምር እናዳንቃለን እናከብራለን ከዚህም አልፎ ለህልውናቸውና ለደህንነታቸው በጋራ ተቆርቋሪ በመሆን አብረን እንንከባከባለን እንጠብቃለን ማለት ነው፡፡ የሰው ልጅ በዘር በቋንቋ በሃይማኖት ወዘተ የጠበበ እይታ ውስጥ ተደብቆ ለዘላለም የሚኖር ቢሆንማ ኖሮ ይህ ሁሉ የጋራ የሆነ የአለም ስልጣኔ ባልታየ ነበር፡፡ዳንኤል ጥሩ ነገር ነው ያነሳኸው ቀጥልበት፡፡ጥሩ የሚያኮራ የኢትዮጵያዊነት ታሪክ እንዳለን ሁሉ በጥፎም አሳፋሪ ታሪክ አለን፡፡ዞሮ ዞሮ ግን ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን አምነን ከመቀበል ውጪ ልንክድና ሌላ አይነት አዲስ የማናውቀው ባእድ የሆነ ማንነት ልንፈጥር ግን ከቶ አይቻለንም፡፡ከፋም ለማም ብንወድቅም ብንነሳም እራሳችንን ሆነን ነው እራሳችንን ማሻሻልና ማሳደግና መቀየር ያለብን፡፡ስለዚህም ያን ያህል የተለየ የሆነ አዲስቷ ኢትዮጵያ ወይንም አሮጊቷ ኢትዮጵያ የሚባል ክፍፍል መኖር የለበትም፡፡አሮጌውም ሆነ አዲሱ የማንነታችን የጋራ መገለጫ አሻራችን ነውና፡፡ብንደኸይም ሆነ ብንከብርም፣ቢመቸንም ሆነ ባይመቸን፣ በሳይንስና በቴክኖሎጂ ወደ ኋላ ብንቀርም ሆነ ወደ ፊት ብንመጥቅም፣ ብንሰለጥንም ሆነ ብንሰየጥን ኢትዮጵያዊነታችን የማንነታችን መገለጫ ከመሆን ሊቀየር አይገባውም፡፡የኢትዮጵያዊነት ማንነታችንን ስፋትና ጥልቀት ደግሞ ዳናኤል በደንብ በሚማርክ አቀራረብ እየነገረን ነው፡፡እግዚአብሄር ይባርክህ ይጠብቅህ፡፡ እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይጠብቅ ይባርክ !!!ReplyDeleteAnonymousNovember 2, 2011 at 1:09 PMtiru ne wgin ehadeg eskale yihe mech yikerefal kefafileh gizaReplyDeleteasbet dnglNovember 2, 2011 at 8:51 PMAmenReplyDeleteAnonymousNovember 3, 2011 at 6:56 AMእባካችሁ ከአቶ መለሰ ዜናዊ ጋር ግንኙነት ያላችሁ ሰወች ይህን የኢትዮጵያን ታሪክ እንዲያነብ ብታደርጉልን ለ20 አመታት የገዟትን ኢትዮጵያን እንዲያውቌት እረዳችሁት ማለት ነው ::ReplyDeleteAnonymousNovember 3, 2011 at 12:15 PMbeereta,hulachinem anebebne lsera mezegajete yetbekibenale. worie becha ayetekimeme, bsmanwe leke benesra lwete enametalne.ReplyDeleteAnonymousNovember 4, 2011 at 1:39 PMስለ ማንነት ጉዳይ ምነው ምነው ኣሳሰባችሁ? በኢትዮፕያዊነት የሚያምን ሰው ኣክሱማውያን እንዲህ ሰሩ እንዲህ ኣደረጉ ብሔረ ናግራን ዘመቱ ታሪክ ሰሩ ሓወልት ኣቆሙ ዘመናዊ ስልጣኔ ነበራቸው ቢባል ምን ያስቆጣል?? እንደሚታወቀው ኣገራችን የብዙ ብሔረ ሰዎችና ሕዝቦች ኣገር ነች እነዚህ ደግሞ ኢትዮፕያውን ናቸው ስለዚህ ምን ያስኮርፋቸዋል ይህ የሚያሳየው የየኣካባቢው ያለውን ታሪክ ለመሻማት ያላችሁ ከፍተኛ ፍላጎት ያሳያል ከዚህ በተጨማሪ ለ ኣገሪቱ ሕዝቦች ያላችሁን ዝቅተኛ ኣመለካከት ያሳያል ብታስቡበት ይሻላልReplyDeleteAnonymousNovember 8, 2011 at 7:56 AMዳንኤል፣ ቃለ ሕይወት ያሰማልን! ግሩም ድንቅ ጽሑፍ ነው። ሰዎቹ ይህን ታሪክ ሳያውቁት ቀርተው ሳይሆን የሚደረገው ሁሉ የሚመጣውን ባለማሰብ (ራዕይ በማጣት) በእንዲህ ዓይነት መንገድ የነበረውን ታሪክ (አይቻልም እንጅ) ቢቻል ሙልጭ አድርጎ አጥቦ፣ ካልሆነም ከላዩ ላይ ሌላ ቀለም ቀብቶ ሌላ ለእኛ የሚመች "ታሪክ" መጻፍ ይቻላል ከሚል ጭፍን እብሪትና፣ ይህን ለማድረግ ከዚህ የተመቸ ጊዜ አይገኝም ከሚል አስተሳሰብ የመነጨ ነው። እግዚአብሔር ግን በጊዜው ሁሉንም ያደርጋል። "እግዚአብሔር ይዘገይ ይሆናል ነገር ግን የሚቀድመው የለም" ብለህ እኮ አስተምረህ ታውቃለህ።ReplyDeletetokumma oromiyaaNovember 8, 2011 at 9:54 AMi think you read the book titled ፍኖተ ገድል don't you and i dont agree upon what you say because finfine is for oromos minilik came and colonize usReplyDeletetokumma oromiyaaNovember 8, 2011 at 9:59 AMi think you read the book titled ፍኖተ ገድል don't you and i dont agree upon what you say because finfine is for oromos minilik came and colonize usReplyDeleteAnonymousNovember 10, 2011 at 6:52 AMThis is True Histrory. Always write like this.Everything will pass, but truth. I want you to be remembered like Tsegaye Gebremedihin or Abe Gubegaw.ReplyDeleteAnonymousNovember 10, 2011 at 8:53 AMwede abatoch ketetegah kezih yebelete buzu kumneger tagengalehu,keza ante degimo tasefawaleh,God Bless youReplyDeleteAnonymousNovember 16, 2011 at 11:32 AMእባካችሁ ከአቶ መለሰ ዜናዊ ጋር ግንኙነት ያላችሁ ሰወች ይህን የኢትዮጵያን ታሪክ እንዲያነብ ብታደርጉልን ለ20 አመታት የገዟትን ኢትዮጵያን እንዲያውቌት እረዳችሁት ማለት ነው ::ስለአገር ምንነት በደንብ እንዲያውቅ አድርጉት፡፡ በተለይ ስለወደባችን ጊዜ ስጡትና ያስብበት፡፡ReplyDeleteAyalewNovember 28, 2011 at 5:42 PMDear Daniel,God bless you for your fantastic explanation on the link of Ethiopians starting from the ancient time. Sorry for todays, some individuals, who try to associate the common feature of Ethiopians only to the to be established Dam and the flag. We Ethiopians are one people by blood. All we are the combination Tigrian, amhara, oromo, gurage, sidama, ....... genetically. If we could reach a technology level that can isolate the different genes of the Ethnic groups and individuals, no Ethiopian would have pure blood that is not mixed. So, can we say that, this Ethnic group has this history and that Ethinic group has that history? No, no way to say like that. The yound generation is better follow the great thinkers of Ethiopians like Daniel Kibret. Thank you dear Daniel.ReplyDeleteAnonymousDecember 13, 2011 at 9:56 AMi was born in axum and this is true history,,,,most people in axum believe we all ethiopia.......ReplyDeleteSay SorryJune 24, 2012 at 5:21 PMደን ደንኤል ድካምህ ይገባኛል የምትሰጠዉን ቦታ እንድንረዳ ለማድረግ ነዉ ቀጥልበት ዉጤት አያመጣህ ይመስለኛል ደሞ አንደሰዉም ቤሆን መለዎጥ ቀላል አደለም አለማወቀን መወቅ ጥሩ ነገር ነዉ!ReplyDeleteAyalewAugust 21, 2012 at 6:13 PMውድ ዳንኤልያንተን እይታወች በጣም እስማማባቸዋለሁ። በዚች ምድር ላይ ሰው ያመነበትን፣ የመሰለውን ያደርጋል። በዚያም ድርጊት ግማሹ ሲደሰት ግማሹ ያዝናል። የጠቅላይ ሚኒስተር መለስም የመሪነትና የትግል ዘመን በዚሁ አይነት የሚታይ ነው። ሚሊየኖች በስራዎቹ ተደስተዋል፤ ሚሊየኖች አዝነዋል። ባጠቃላይ ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሞታቸው ሁሉንም ኢትዮጵያዊ አሳዝኖአል። የይቅርታና የፍቅር መንገድ ብንከተል ለሀገራችን የወደፊት እጣ ፈንታ ይበጃል። እናም ወገኖቸ ከንግድህ የቂምና የበቀል ነገር ይብቃ። በአድስ የልማትና የብልጽግና መንፈስ እንነሳ። የሞቱትን ነብስ ይማር። ለመላው ህዝብ መጽናናትን ይስጥልን። አሜን።ReplyDeletebetelhem degfeSeptember 25, 2012 at 6:35 PMhagerag awekayte endewedat aderakege memher kalee heyewete yasemaleg megsetea semayate yawareselege. bety dallasReplyDeleteAnonymousDecember 22, 2012 at 2:13 AMThe Word 'Axum' is an Agew word. its meaning is chief of water(AK: water and sum: cheif). the Axumite civilisation belongs to Agews. however, the TPLF writers try to deny this history. they have altered ethiopian history. they are ignorant of ancient ethiopian ethnic structure and compostion. before thousand years, the present day tigray was inhabited by Agews. They were the ruling elites and founders. Queen Sheba was an Agew queen. As far as Axum is concerned Amhara and Tigre are secondary. they should know these. Eventhough Amharic is said to be started as a secret language by the royal family of axumites and soldiers according to some writers, this does not make difference. the present day Amharas are Agews because the Agew people of Begemedr, Gondar, Wollo became Amharic speakers as the language was imposed from above by King Lalibela of Zagwe daynaty and by successive solominic dyansty rulers such as Amdetsion, Yekuno-amlak, Zeraycob , Dawit, Gelawdios and many others. ReplyDeleteAnonymousDecember 22, 2012 at 2:16 AMAnonymous said...The Word 'Axum' is an Agew word. its meaning is chief of water(AK: water and sum: cheif). the Axumite civilisation belongs to Agews. however, the TPLF writers try to deny this history. they have altered ethiopian history. they are ignorant of ancient ethiopian ethnic structure and compostion. before thousand years, the present day tigray was inhabited by Agews. They were the ruling elites and founders. Queen Sheba was an Agew queen. As far as Axum is concerned Amhara and Tigre are secondary. they should know these. Eventhough Amharic is said to be started as a secret language by the royal family of axumites and soldiers according to some writers, this does not make difference. the present day Amharas are Agews because the Agew people of Begemedr, Gondar, Wollo became Amharic speakers as the language was imposed from above by King Lalibela of Zagwe daynaty and by successive solominic dyansty rulers such as Amdetsion, Yekuno-amlak, Zeraycob , Dawit, Gelawdios and many others.ReplyDeleteተካልኝ ከጂማ ዩን.December 23, 2012 at 11:26 PMዘረኞችና ጎጠኞች ራሳችሁን መርምሩ።ታሪክን ከስሩ ለማወቅ ሞክሩ።ReplyDeleteAnonymousDecember 24, 2012 at 8:01 AMእግዜር ይስጥልኝ።ReplyDeleteAdd commentLoad more...
true
am
አቶ ፍቅሩ፡- ሚዛናዊ ያልሆኑ መለኪያዎች አሉ፡፡ በአውሮፓ ተቀባይነት ያለው ነገር ለምን በአፍሪካ ተቀባይነት አይኖረውም? ለምሳሌ የሴፕ ብላተርን ጉዳይ ብንመለከት ለመጨረሻ ጊዜ ሲመረጡ 79 ዓመታቸው ነበር፡፡
true
am
ባሻገር የእጅ አምራች የላስቲክ የሴቶች የጅራት ማንበቢያ
false
am
ወደ አዲስ አበባ የሚጎርፉ አረጋውያን ለማኞች ቁጥር ጨምሯል
false
am
- UV <200 nm: የዚህ UV ማዕበል ጨረር (ጨረር) ጨረር የኦክስጂንን የኦክስጂንን ምርት የሚያመጣ ሲሆን አየርን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ ንጥረ ነገሮች እንዲጠቅም ተደርጓል።
true
am
ክሪስቶፈር እንዲህ ሲል ጽፏል- ጣቶቻቸውን ከሲሲው ላይ ሲያቆሙ ከእኔ የበለጠ ብቃት ያላቸው ፣ የተሻለ ደመወዝ እና ብልህ ሰዎች አሉ .... !!
true
am
\2,731 \1,638
false
am
Sommarvikarier - BOENDESTÖDJARE Vårdare/Arbetshandledare/Boendestödjare
false
am
የመጀመሪያው ጥሪ፣ በሉቃስ ወንጌል (9፡57) ላይ እንደተገለጸው፣ አንድ ሰው ኢየሱስን “ጌታ ሆይ እኔ ወደ ምትሄድበት ሁሉ ልከተልህ እፈልጋለሁ” የሚል ነው። ይህን ያለው ሰው ቸር እና የዋህ ነው። ነገር ግን ኢየሱስም መልሶ “ቀበሮዎች ጉድጓድ አላቸው። ወፎችም ጎጆ አላቸው። የሰው ልጅ ግን ራሱን እንኳ አስጠግቶ የሚያሳርፍበት ስፍራ የለውም” ሲል መለሰለት” (የሉቃ. 9፡58)። ከኢየሱስ ክርስቶስ መልስ የምንማረው፣ ስለ አባቱ መንግሥት ገናናነት በከንቱ ለጠፉት እና ለሚጠፉት የእግዚአብሔር መንጋዎች ለመመስከር ብሎ በተነሳበት ወቅት ማንኛውንም ዓይነት ሌላ መመኪያ እና ከለላ፣ መኖሪያ ቤቱንም ጭምር በመተው ቆርጦ መነሳቱን ነው። በዚህ አቋሙ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ደቀ መዛሙርቱ ለሆንን በሙሉ፣ በዚህ ዓለም ላይ በገሃድ እንድንመሰክር የተሰጠን ተልዕኮ በአንድ ስፍራ ቆሞ የሚቀር ሳይሆን ዘላቂነት ያለው መሆን እንዳለበት ያስታውሰናል። ክርስቲያን ከእግዚአብሔር በሚያገኘው ሃይል እና ብርታት በዕለታዊ ሕይወቱ ውስጥ ለውጥን የሚያሳይ መሆን አለበት። በዚህም መሠረት ቤተክርስቲያንም ብትሆን እርሷን በመሠረታት በኢየሱስ ክርስቶስ ዕቅድ መሠረት እንቅስቃሴ ላይ የምትገኝ መሆን አለባት። የተጠራችውም ወንጌልን ወደ ዓለም ዳርቻ ሁሉ እንድታዳርስ ነው። ይህም ወንጌላዊው ሉቃስ በጽሑፉ የገልጸው የመጀመሪያው ዓይነት ጥሪ ነው።
true
am
» Ethio Diaspora » Z'Ethiopia » Walta » » All Links » » ጎንደር ታምሷል፤ አዲሳባ ተነሳስቷል!
true
am
በመሰረቱ ማዳመጥ የመናገርን ያህል እኩል ሚና እንዳለው ሊሰመርበት ይገባል። በተጣማሪዎች መካካል ሲሆን ደግሞ የማመጥ ጥቅም ከምንገምተው በላይ ከፍያለ ነው። በቀላሉ በመነጋገር የምንፈታውን ችግር እንኳን መፍታተ የምንችለው ቢያንስ አንዳችን ለማዳመጥ ያለን ረሃብ ከፍተኛ መሆን ሲችል ነው፣ በመሆኑም ከመናገር ይልቅ ለማድመጥ የበለጠ ቦታ እንስጥ። ፈጣሪስ አንድ ምላስ ሁለት ጆሮ የሰጠን ጥቂት እንድናወራ እና ብዙ እንድናደምጥ አይመስላችሁም?
true
am
** ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን፥ "የተቈረሱ ነፍሶች"፥ ዐዲስ አበባ፥ 2009 ዓ.ም.
true
am
Africa በመሪዎቻቸው የግል ቁጥጥር ስር የወደቁ ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ባለሰልጣኖቻቸው
false
am
ምንም እንኳ 60 በመቶ በሚሆነው የአፋር አካባቢ ከፍተኛ የሆነ የምግብና የውሀ እጥረት ቢከሰተም ፣ ችግሩ ከሁሉም ወረዳዎች አስከፊ ሆኖ በቀጠለበት የእዳ ወረዳ 6 ህጻናት በአንድ ወር ውስጥ ሞተዋል። ይህ አሀዝ በአንድ ሰፈር ብቻ የተጠናከረ እንጅ በአጠቃላይ በወረዳው በተከሰተው ረሀብና የውሀ እጥረት የሟቾች ቁጥር በብዙ መቶዎች ሊደርስ እንደሚችል የአካባቢው ተወላጆች ገልጸዋል።
true
am
በአጠቃላይ በዝናኝ ውሃ ውስጥ በንብረቱን በ xNUMX እና xNUMX ° C, ከ 35 ° C ላይ እንጨምራለን.
true
am
Post by pushkin Âť 17 Jun 2019, 13:05
false
am
ሃበሻነት ምንድን ነው…? ሃበሻስ ማን …? ሙሉጌታ ተስፋዬ
false
am
سلموt مليسu 5 أشهر قبل
false
am
ሽዑ ማማ ቐደስ ካብ ስራሕ ቀልጢፈን መጺኤን፣ ከም ቆልዓ ነብዓ፣ ነታ ጽገሬዳ ንምድሓን ድማ ኣንሶላታትን ጌረን ጠምጠማኣ እዚ ከውንእንከሎ ፣ ዳርጋ እቲ የእሻዃ ጥራይ ተሪፋ ነበረት። ንሰን ግን ከም ታቦት ደኣ ኣብኣ እምነት ነበረን፣ መልኣኽ እቲ ካንቸሎ ክምለስ ድማ ይጽልያ ነበራ። ሽዑ እየ ካንቸሎ ብዘይ ቆጽለ መጽሊን ዕንበባን ግርማ ከም ዘይብሉ ዘስተብሃልኩ። ሕጂ ከ ከመይ ኮን ይህሉ ?
true
am
አዲስ አበባ - በአልካኤል Square, አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለ አራት ኪሎ ሜትር ስኩየር ያገለገሉ አራት መኝታ ህንፃዎች.
true
am
ምኒባሱ ውስጥ ከምዑዝ ጋር የምናወራው ወሬ ምን ነበር?፤ የኔና የምዑዝ ሦስት የጋራ ጭብጦች የታወቁ ናቸው፤ እጦት ሽፍደትና የህይወት ዐላፊ ጠፊነት።
true
am
ከተፃፈ ከ2 ሺህ ዓመታት በላይ አስቆጥሯል የተባለውንና ስለ ቅዱስ ኤልያስ መምጣት ምስጢር የሚተነትነውን መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተቀብላ ወደተለያዩ ቋንቋዎች በማስተርጎም ምዕመናኖችን እንድታስተምር፣ “ማህበረ ሥላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ” ለቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በጻፈው ደብዳቤ ጠየቀ፡፡
true
am
የኮሌራ በሽታ በይበልጥ የደሃ ሃገራት ህዝቦችን በየጊዜው እየደጋገመ ያጠቃል። የበሽታው ስርጭት እኤአ ከ2005 ጀምሮ በተጠቀሱት ሃገራት እየጨመረ እንደመጣ የአለም አቀፉ የጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል። የኮሌራ(የአተት) በሽታ ኢትዮጵያን በመሰሉ የመሰረተ ልማት ዕድገታቸው ውስን በሆኑ ሃገራት ህዝቦች ላይ ተዛምቶ በርካቶችን ለሞት ሲዳርግ ይስተዋላል።
true
am
መዘክር:- ታሪኽን መንነትን – NUEYS
false
am
ሎሚ፡ ሓወልቲ ቲቶስ ኣብ ሮማ
false
am
ምሕረት፡ ረድኤትን ፍትሕን ዘውርድ ጾም ይግበረልና
false
am
ዛሬ በታሪክ ውስጥ: 17 መስከረም 1919 ሚሊኒ, አፊዮንና ኪና ... 17 / 09 / 2017 ዛሬ በሂትለ ታሪክ 17 መስከረም 1919 እንደ ሚሌን ገለፃ በአፋየን እና በኩና ሀይሌ ውስጥ የሚገኙትን የባቡር ሀዲዶች ትረካ እየጠበቁ ሲሄዱ ወደ ኢስታንቡል ለመመገብ አስቸጋሪ ያደርጓቸዋል. የፈረንሳይን የባቡር ሐዲድ ለመጠበቅ ጥያቄያቸውን እንዲሰጡ ያስችላቸዋል እናም የእንግሊዝን ተፅእኖም ያጠፋል.
true
am
እስከዛሬ ያደገውን እና ያመጣውን ቶሞሳን የመሰረቱትን ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ እናም ስኬታማ ፕሮጄክቶቻቸውን እንዲቀጥሉ እመኛለሁ ፡፡
true
am
URL: http://hdl.handle.net/11299/194625
false
am
Ande, Meseret Kifle. The right to education of children with disabilities in Ethiopia .
true
am
ግልፅ ደብዳቤ ለኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓቢይ አሕመድ – የዳላስ ቴክሳስ ኢትዮጵያውያን ማሕበረሠብ መድረክ ፅሕፈት ቤት
false
am
ሰው አጠገባችን በሌለበት ድንገተኛ የልብ ድካም ቢያጋጥመን ምን እናድርግ? | ማህደረ ጤና: Get the latest health news & medical information -Use it or lose it
false
am
አስቴር አወቀን የማያደንቅ ኢትዮጵያዊ አለ ብለን አንገምትም በስራዎቿ ፍቅር ያበድንም እንጠፋም:: በኢትዮጵያ ሙዝቃ ታሪክ ትልቅ ቦት አላት ሆኖም ህዝባችን በስቃይ ባለበት በዚህ ወቅት እነዚህ ከህዝብ አብራክ የወጡ አርቲስቶች ለዚህ ያበቃችውን ህዝብ ባይከፍሉትም ስቃዮን ሊሰሙት በተገባ ነበር:: አስቴርን እና ሌሎቹንም ቱጃር አርቲስቶች ለዚህ ያበቃው ይህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ምስኪን ኢትዮጵያዊ ነው::
true
am
Fasil Elfeneh says:
true
am
← ጀርመናዊያን ፖልስ ብሽጉት ን ሰለማዊ ሰልፊያን የፈራርሑ ኣሎዉ
false
am
የሰላምን በር ጠርቅሞ የዘጋው ወያኔ ነው!!! አርበኞች ግንቦት 7 | First Ethiopia
false
am
ሓደ ገና መድሃኒት ብዘይተረኽበሉ ሕማም ዝተጠቕዔ ሕጻን ኣብ ቅድመይ እንረክብ ስለ ምንታይ እዩ እቲ ሕማም ዘጋጠሞ መልሲ የብለይን፣ ነቲ ኣብ መስቀል ዘሎ ኢየሱስ ጥራሕ ካብ ምርአይ፣ ኣብ ሕይወትና ንኽነብዕ ጥራሕ ዝድርኹና ኩነታት ኣለዉ። ኢፍታሓውነት ስቓይን ጽንኩር ናይ ሕይወት ኩነታትን። ኣብዚ ኩነት ክርስቶስ ምጥማት እዩ። ክርስቶስ ዝርስዕ ኣባል ውፉይ ሕይወት ይዕንቀፍ፣ እዚ ዝኸፍኤ ሓጢኣት እዩ። ንእግዚኣብሔር ዘስካሕክሕ ተግባር እዩ። ኣይምዉቕ ኣይዝሑ ልቡጥ ምዃን፣ ክንደይ የፍርሕ።
true
am
የላስቲክ Conveyor ቀበቶ ሙቅ ማያያዝ የጋራ ማሽን
false
am
ከፍተኛው ፍርድ ቤት በቀን 03 -08 -2010 ዓ.ም የአንድ መቶ አስራ አራት (114) እስረኞችን ክስ አቋርጠናል ብለው ሲገልጹ የአባቶቻችንን ስም ተካቶ የነበረ ሲሆን በዛሬውም ዕለት በቀን አርብ 05 -08 -2010 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ ፍርድ ቤቱ የእስረኛ መፍቻ ደብዳቤ ለቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በመፃፉ ያለወንጀላቸው ሁለት ዓመት በላይ የታሰሩት እስር አባቶቻችን ሊፈቱ ችለዋል፡፡ ለዚህም የብስራት እይታ ድረገፅ አዘጋጆች የተሠማንን ደስታ መግለፅ እፈልጋለሁ፡፡ ይችን ቀን በመናፈቅም ስንጠብቃት ነበር፡፡
true
am
“ካብ ማርስ እያ ዝወደይ ጓለይ ልኢኻታ:-
true
am
እነዚህ ወደ ግድግዳው ለመግባት አደጋ ላይ ናቸው ...
true
am