Datasets:
image imagewidth (px) 137 2.48k | text stringlengths 4 77 | file_name stringlengths 26 37 | writer_id stringclasses 144
values |
|---|---|---|---|
አንቀጽ 1፡ ፍጥረት፣ ጥንት፣ ሕግ፣ ነቢያት፣ ነገሥታት፣ ስደት | P001_S01_Page01_Line01.png | P001 | |
በመጀመሪያ ፈጣሪ ሰማይንና ምድርን ፈጠረ፤ እንዲሁም አዳምንና ሔዋንን በራሱ | P001_S01_Page01_Line02.png | P001 | |
አምሳል ፈጥሮ በዔድን ገነት አኖራቸው። ነገር ግን በእባብ ተታለው ትእዛዙን | P001_S01_Page01_Line03.png | P001 | |
ሲጥሱ ከገነት ተባረሩ፤ ኀዘንና መከራ የምድር ዕጣ ፈንታቸው ሆነ። ዘመናት ካለፉ | P001_S01_Page01_Line04.png | P001 | |
በኋላ ፣ እግዚአብሔር ሙሴና በሲና ተራራ ላይ ጠርቶ ሕግጋትን ስጠው፤ ዐሥርቱ | P001_S01_Page01_Line05.png | P001 | |
ትእዛዛት በጽላት ተጻፉ። ዳሩ ግን ሕዝቡ በተደጋጋሚ ልባቸውን እልከኛ በማድረግ | P001_S01_Page01_Line06.png | P001 | |
የሚናገረውን ለመስማት ቸል አሉ። እግዚአብሔር በበረሀ ጉዞአቸው በተአምራት | P001_S01_Page01_Line07.png | P001 | |
ቢረዳቸውም እነርሱ ከአምልኮቱ ራቁ። ነቢያት ተነስተው የእግዚአብሔርን ቃል | P001_S01_Page01_Line08.png | P001 | |
ቢያደርሱም እንደ መዝሙረኛው ዳዊትና ጥበበኛው ሰሎሞን ያሉ መሪዎች ቢነሱም | P001_S01_Page01_Line09.png | P001 | |
ሕዝቡና ነገሥታቱ በተደጋጋሚ ወደ ጣዖት አምልኮ ተመልሰው ኀጢአት ሠሩ። | P001_S01_Page01_Line10.png | P001 | |
ይህም በመጨረሻ ለባቢሎን ምርኮ ዳረጋቸው፤ በባዕድ ምድር ሸክማቸው | P001_S01_Page01_Line11.png | P001 | |
ቢከብድም በመከራቸው ውስጥ እንኳ ተስፋቸው በፈጣሪ ቸርነት ላይ ነበር። | P001_S01_Page01_Line12.png | P001 | |
አንቀጽ 2 ፡ ወንጌል ፣ ቤዛነት ፣ ተስፋ | P001_S01_Page01_Line13.png | P001 | |
በመጨረሻም የዘመኑ ፍጻሜ ሲደርስ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ | P001_S01_Page01_Line14.png | P001 | |
ከድንግል ማርያም ተወለደ። በገሊላ አካባቢ እየዞረ አስተማረ፤ ድውያንን ፈወስ፤ | P001_S01_Page01_Line15.png | P001 | |
ሙታንን አስነሳ። ምንም እንኳ ይህን ሁሉ ቢያደርግም የሃይማኖት መሪዎች | P001_S01_Page01_Line16.png | P001 | |
በሮማው ገዥ በጴንጤናዊው ጲላጦስ ፊት እንደ ወንጀለኛ ከሰሱት። ነገር ግን | P001_S01_Page01_Line17.png | P001 | |
በዓመፀኞች እጅ እንዲሞት የእግዚአብሔር የቀደመ አሳብ ነበር። ክርስቶስም | P001_S01_Page01_Line18.png | P001 | |
መከራ እንዲቀበል በነብያትም አፍ የተናገረውን ፈጸመው። ስለዚህ ምክንያት | P001_S01_Page01_Line19.png | P001 | |
ኢየሱስ ስለ ሠው ሁሉ ኀጢአት ሞተ ተቀበረም በሦስተኛውም ቀን ተነሳ፤ ኢየሱስ | P001_S01_Page01_Line20.png | P001 | |
በመስቀል ላይ በመሞቱና በመነሳቱ በእርሱ ለሚያምኑ ሁሉ የኃጢአትን ስርየትና | P001_S01_Page01_Line21.png | P001 | |
የዘላለም ሕይወት እንዲሁም የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል ሰጠ። ኢየሱስም | P001_S01_Page01_Line22.png | P001 | |
ከሙታን በመነሳቱ እኛም እንደርሱ እንደምንነሳና የማያልፍና የማይጠፋ ርስት | P001_S01_Page01_Line23.png | P001 | |
በሰማይ እንደምንወርስ እርግጠኛ እንድንሆን አድርጐናል። | P001_S01_Page01_Line24.png | P001 | |
ይህንን ርስት እንደምንወርስ ማረጋገጫ እንዲሆነን ደግሞ መንፈስ ቅዱስ | P001_S01_Page01_Line25.png | P001 | |
ተሰጥቶናል። ይህ የተስፋ ቃል በዚህ ዓለም በምንኖርበት ጊዜ ብርቱ መጽናናትና | P001_S01_Page01_Line26.png | P001 | |
ይሰጠናል። ለወደፊቱ ለምናገኘው ክብር ደግሞ የመጀመሪያው ማረጋገጫ ነው። | P001_S01_Page01_Line27.png | P001 | |
እርሱ በኋላ በክብር ሲመለስ ጻድቃን በአባቱ መንግሥት ለዘላለም ይኖራሉ። | P001_S01_Page01_Line28.png | P001 | |
በተለመደው የንጋት ሰዓት በከተማዋ በቺቺንያ መንገዶች በተለይም በፖስታ ቤቱ | P001_S01_Page02_Line01.png | P001 | |
አካባቢ ሰዎች በጃንጥላዎቻቸው ከትንሽ ዝናብ እየተከለሉ ወዲያ ወዲህ ይሉ | P001_S01_Page02_Line02.png | P001 | |
ነበር። በአቅራቢያው የነጻነትና ኅብረትን መርሕ ያደረገ አንድ መንፈሳዊ ተቋም | P001_S01_Page02_Line03.png | P001 | |
ምናልባትም በጴንጤ እምነት የተመሰረተ ሰዎችን ሲያስተናግድ ይታያል። በዚያም | P001_S01_Page02_Line04.png | P001 | |
የስጦታ ልውውጥ ወይንም እርዳታ የሚሰጥበት ሥርዓት ያለው ይመስላል። አንድ | P001_S01_Page02_Line05.png | P001 | |
ወጣትም ከግብዣ የተረፈ የሚመስል ምግብ ምናልባትም የስጋ ወጥ ወይም ጮማ | P001_S01_Page02_Line06.png | P001 | |
ሲቀበል ታይቷል ፤ ሌሎችም የተለያዩ ቁሳቁሶችን ሲቀባበሉ ይታይ ነበር። | P001_S01_Page02_Line07.png | P001 | |
በአካባቢው እውቅናን ያተረፈ አንድ አናጺ አለ። በመንፈሳዊ አስተምህሮቶችና | P001_S01_Page02_Line08.png | P001 | |
በታሪክ ዕውቀቱም ይከበራል። በሕዝቡ መካከል እንደ መልካም መሪና አስተዋይ | P001_S01_Page02_Line09.png | P001 | |
ሰው ተደርጎ ይቆጠራል ፤ ለሥራው ባለው ትጋትና ለሰዎች ባለው መልካም | P001_S01_Page02_Line10.png | P001 | |
አመለካከት መተማመንን አትርፏል። በለበሰው ባህላዊ ልብስና በእጁ በያዛቸው | P001_S01_Page02_Line11.png | P001 | |
ቀላል መገልገያዎች እንኳ የተለየ ክብር ያለው ይመስላል። በራሱ የሚተማመንና | P001_S01_Page02_Line12.png | P001 | |
የአካባቢው ሕዝብም እንደ ምሳሌ የሚመለከተው ሰው ነው። የሷ ቧንቧ የመስኖ | P001_S01_Page02_Line13.png | P001 | |
ሥራ ከንቱ ነበር ማለት አይደለም ነገር ግን ትኩረታችን በሰማያዊው ላይ ሊሆን | P001_S01_Page02_Line14.png | P001 | |
ይገባል። የመምጣታ ሰዓት ደርሶናልና ንቁ መሆን ያስፈልጋል። | P001_S01_Page02_Line15.png | P001 | |
ወደ ሀገራችን ታሪክ ስንመለስ ደግሞ የ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ | P001_S01_Page02_Line16.png | P001 | |
መነቃቃት መሪ የሆኑት ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ (በትውልድ ስማቸው ካሳ ኀይሉ) | P001_S01_Page02_Line17.png | P001 | |
ከ1855 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 23/10/1868 ዓ.ም. ዕለተ ሞታቸው ድረስ ንጉሠ ነገሥት | P001_S01_Page02_Line18.png | P001 | |
ነበሩ። "አንድ ለእናቱ"፣ "አባ ታጠቅ" እና "መይሳው ካሳ" በመባልም የሚታወቁት | P001_S01_Page02_Line19.png | P001 | |
ቴዎድሮስ በዘመነ መንግሥታቸው ሀገሪቱን ለማዘመንና ለማዋሀድ ከፍተኛ ጥረት | P001_S01_Page02_Line20.png | P001 | |
አድርገዋል። ከማሻሻያ ሥራዎቻቸው መካከል አስተዳደርን በአንድ ማዕከል | P001_S01_Page02_Line21.png | P001 | |
ለማድረግ መሞከር ዘመናዊ ጦር ለመገንባት መጣር የመንገድ ግንባታ መጀመር እና | P001_S01_Page02_Line22.png | P001 | |
ውስን በሆነ መልኩም ቢሆን የባሪያ ንግድን ለመግታት መሞከር ይገኙበታል። | P001_S01_Page02_Line23.png | P001 | |
ከእርሳቸው በኋላም በሸዋው ንጉሥ ሳህለ ሥላሴ የልጅ ልጅ በዳግማዊ ዓፄ | P001_S01_Page02_Line24.png | P001 | |
ምኒልክ ዘመን፣ እንደ ራስ ጎበና ባሉ ጀግኖች እገዛ የኢትዮጵያ ግዛት ወደ ደቡብና | P001_S01_Page02_Line25.png | P001 | |
ምሥራቅ አቅጣጫዎች በስፋት ተጠናክሯል። እነዚህ የታሪክ ክስተቶች የዛሬዋን | P001_S01_Page02_Line26.png | P001 | |
ኢትዮጵያ በመቅረጽ ረገድ የራሳቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል። | P001_S01_Page02_Line27.png | P001 | |
የኢትዮጵያ ጥንፓዊ ታሪክ እጅግ የከበረና የረዘመ ነው። በተለይ የአክሱም | P001_S01_Page03_Line01.png | P001 | |
ሥልጣኔ በዘመኑ ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት አንዱ ነበር። የአክሱም ሐውልቶችና | P001_S01_Page03_Line02.png | P001 | |
ጽላቶች የዚያን ዘመን ሥልጣኔ ምስክሮች ናቸው። ሀገሪቱ በዓጼ ካሌብ ዘመን ወደ | P001_S01_Page03_Line03.png | P001 | |
ክርስትና የገባች ሲሆን ይህም በቀጣይ ታሪኳ ላይ ታላቅ ዐሻራ አሳርፏል። | P001_S01_Page03_Line04.png | P001 | |
ከአክሱም በኋላ የመጣው የዛግዌ ሥርወ መንግሥት ደግሞ በተለይ በቅዱስ | P001_S01_Page03_Line05.png | P001 | |
ላሊበላ ዘመን በተፈለፈሉት ዐለት ከፋይ አብያተ ክርስቲያናት ይታወቃል። የእነዚህ | P001_S01_Page03_Line06.png | P001 | |
ኃይማኖታዊ ቅርሶች ውበትና ጥበብ እስከ ዛሬ ደረስ አድናቆትን ያጭራል። | P001_S01_Page03_Line07.png | P001 | |
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም በታሪኳ ውስጥ የራሷ የሆነ | P001_S01_Page03_Line08.png | P001 | |
የጳጳሳትና የቅዱሳን ታሪክ አላት። | P001_S01_Page03_Line09.png | P001 | |
የመካከለኛው ዘመን እና የጎንደር ዘመን በኋላም የሰሎሞናዊ ሥርወ-መንግሥት | P001_S01_Page03_Line10.png | P001 | |
ዘመን መጣ፤ በዚህ ዘመን ብዙ ንጉሦች ተፈራርቀዋል። በተለይ በ17ኛው ክፍለ | P001_S01_Page03_Line11.png | P001 | |
ዞመን ዐፄ ፋሲለደስ ጐንደርን መናገሻ አድርገው ታላላቅ ግንቦችን አሳንጸዋል። | P001_S01_Page03_Line12.png | P001 | |
በዚህ ዘመን ከፓርቱጋላውያን ጋር ግንኙነት ነበር። ሸዋ ፣ ጐጃምና ትግሬ ኃያል | P001_S01_Page03_Line13.png | P001 | |
አካባቢዎች ነበሩ። በመቀጠልም ዘመነ መሳፍንት የተባለው የኅብረት መልሸሸትና | P001_S01_Page03_Line14.png | P001 | |
የመኳንንት ሽኩቻ የነገሠበት ከባድ የፈተና ጊዜ መጣ በዚህ ወቅት ኀይላቸውን | P001_S01_Page03_Line15.png | P001 | |
አንድ ላያደርጉ ቸግሯቸው ነበር። | P001_S01_Page03_Line16.png | P001 | |
በ19ኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ (ካሳ ሐይሉ) ሀገሪቱን | P001_S01_Page03_Line17.png | P001 | |
ለማዋሐድ ታላቅ ጥረት አደረጉ ዘመናዊ ሥርዓትን ለማስተዋወቅም ሞክረዋል። | P001_S01_Page03_Line18.png | P001 | |
የእርሳቸው ራዕይ ለቀጣዩ ትውልድ መንገድ ጠርጓል። ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ ደግሞ | P001_S01_Page03_Line19.png | P001 | |
ሀገሪቱን አጠናክረው በ 2/3/1876 ዓ.ም. በዐድዋ ላይ የጣሊያንን የወረራ ሙከራ | P001_S01_Page03_Line20.png | P001 | |
በጀግንነት አክሽፈዋል። ይህ ድል ለጥቁር ሕዝቦች ሁሉ የነጻነት ፏፏቴ ሆኗል። | P001_S01_Page03_Line21.png | P001 | |
በመቀጠል ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመናዊ አስተዳደርን ዘርግተዋል፤ ሀገሪቱ | P001_S01_Page03_Line22.png | P001 | |
የመንግሥታቱ ማኅበር (ዠኔቫ) አባል ሆና ነበር። ሆኖም በ923 ዓ.ም. የፋሺስት | P001_S01_Page03_Line23.png | P001 | |
ጣሊያን ዳግም ወረራ መከራ አድርሶ ነበር። በዚህ ዘመን የሕዝቡ መከራ | P001_S01_Page03_Line24.png | P001 | |
የሚያሳዝን ነበር፤ አርበኞች ግን ለሀገራቸው ዋጋ ከፍለዋል። የጦርነቱ ጧት ጨለማ | P001_S01_Page03_Line25.png | P001 | |
ቢሆንም ፣ የነጻነት ተስፋ አልጠፋም ነበር። የራሷ ሠራዊትም አሏት ተብሎ | P001_S01_Page03_Line26.png | P001 | |
የሚነገርላት ንግሥትም ነበረች። የአርበኞቹ ሃገራችውን መውደዳችውን የሚገልጽ | P001_S01_Page03_Line27.png | P001 | |
ደብዳቤ ተገኝቷል። የወታደሩ ቀን ከሌት ተጋድሎ ደርሶኗል። | P001_S01_Page03_Line28.png | P001 | |
ጂማ ከተማ በውቢቷ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የምትገኝ ለበርካታ ሀገር ልጆችና | P001_S01_Page04_Line01.png | P001 | |
የተለያዩ ብሔረሰቦች መኖሪያ ሆናለች። እዚህ ሰዎች በጠዋት ተነስተው ወደየሥራ | P001_S01_Page04_Line02.png | P001 | |
መስካቸው ይሄዳሉ ደግሞም የቡና ባህላቸውና እንግዳ አቀባበላቸው ክፍተኛ ዝና | P001_S01_Page04_Line03.png | P001 | |
አለው። በተለይ በዚህ በፀደይ ወራት አየሩ ንጹሕ ነው። ቀኑም ሙቀት ቢኖረውም | P001_S01_Page04_Line04.png | P001 | |
ምሽቱ ላይ ግን ኅሩር ነፋስ ይነፍሳል። ረፋድ ላይ ጋሽ አበበ ልጃቸው ንጹሕን | P001_S01_Page04_Line05.png | P001 | |
ትምሕርት ቤት ሲወስድ አየሁት ሕፃኑም በደስታ እየዘለለ ይከተለው ነበር። | P001_S01_Page04_Line06.png | P001 | |
ከሰዓት በኋላ ሸገር (ፊንፊኔ) ሔደው የነበሩ ዘመዶቼ ተመልሰው መጡ። የፈጣሪ | P001_S01_Page04_Line07.png | P001 | |
ቸርነት ሆኖ ጉዟቸው ሠላማዊ ነበር። አንዱ ዘመዴ አቶ ጳውሎስ ስለ ጀርመን ሀገር | P001_S01_Page04_Line08.png | P001 | |
ታሪክና ስለ ጨረቃ ውበት ሲያወራ አመሸ፤ በተለይ ስለ ቻይና ፏፏቴዎች ሲናገር | P001_S01_Page04_Line09.png | P001 | |
በጣም አስደሳች ነበር። እርሱ ጋር የነበረችው ወይዘሮ ሂሩት ደግሞ የገበያውን | P001_S01_Page04_Line10.png | P001 | |
ጩኸትና የልጆቹን ጫወታ በጣም እንደምትወድ ነገረችኝ። በእርግጥም የጅማ | P001_S01_Page04_Line11.png | P001 | |
ገበያ ሁሌም ደማቅ ነው ፀሐይ ስትጠልቅ እዚያ መገኘት ራሱ አንድ ደስታ ነው። | P001_S01_Page04_Line12.png | P001 | |
የቋንቋ ልዩነት ሳይገድባቸው ሰዎች ሲገበያዩ ማየት ያስገርማል። | P001_S01_Page04_Line13.png | P001 | |
በማግስቱ ዐውደ ዓመት ስለነበር በከተማዋ ልዩ ዝግጅትና ኋጃ ነበር። ጐብኚዎች | P001_S01_Page04_Line14.png | P001 | |
ፎቶ ሲያነሱ አየሁ፤ አንዳንዶቹ ጓደኞቻቸውን ኳስ ሲጫወቱ ይቀርጹ ነበር። አንድ | P001_S01_Page04_Line15.png | P001 | |
ሸይኽ ደግሞ ኹራንን በውብ ድምፅ ሲቀሩ ሰማሁ። ኀጢአትን መጥላትና ጽድቅን | P001_S01_Page04_Line16.png | P001 | |
መውደድ እንደሚገባ ሕግጋት ይናገራሉ። ለዚህም ብዙዎች ጾምና ጸሎት | P001_S01_Page04_Line17.png | P001 |
End of preview. Expand in Data Studio
AHLD-29k (Amharic Handwriting Line Dataset)
This dataset contains line-level handwritten Amharic text samples annotated for optical character recognition (OCR) and text recognition tasks.
Citation
If you use this dataset in your work, please cite it as:
```bibtex
@misc{misiker_ahld29k_2026,
author = {Zewde, Misiker Kassahun},
title = {AHLD-29k: A Line-Level Amharic Handwritten Text Dataset},
year = {2026},
publisher = {Hugging Face},
howpublished = {\url{[https://huggingface.co/datasets/misiker/AHLD-29k](https://huggingface.co/datasets/misiker/AHLD-29k)}},
note = {Master's thesis dataset, Jimma University}
}
- Downloads last month
- 37