| {"input": "በአንፃሩ ሁሉ ሰላም እንደነበር የሌንዱ ጎሳ ቃል አቀባይ ፍራንስዋ ዳዳ ገልጾዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ፍራንስዋ ዳዳ", "start": 36, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጊዜ ራሱ በጎሳዎቹ መካከል ያለው ልዩነት እንዲቆም ድርሻ አበርክቶዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጦርነት እስከሌለ ድረስ ሕዝቡ ባለፉት ዓመታት የደረሰበትን በደል ረስቶዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት ዓመታት", "start": 19, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህንን ብንልም ግን በደስታ እንፈነድቃለን ማለት አይደለም ምክንያቱም ከሳሾች እኛ አልነበርንምና ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ምንም እንኳን የትኛውም ከባድ ቅጣት የግዳጁ ምልመላ ሰለባ የሆኑት ሕፃናት የደረሰባቸውን የዕድሜ ልክ ሥቃይ ባይቀንስም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጥያቄው የብዙ ሕፃናትን ሕይወት ላበላሸ ግለሰብ ትክክለኛው ቅጣት የቱ ነው የሚለው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በመግቢያው መግለጫችን እንዳስታወቅነው ፡ ከፍተኛው የእሥራት ቅጣት እንዲበየንባቸው ነው የምንጥረው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢሬቻ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ ኢሬቻ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ለግምት የሚያስቸግር በርካታ ህዝብ በተገኘበት ተከብሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የኢሬቻ በዓል", "start": 0, "end": 8}, {"text": "ኢሬቻ በዓል ዛሬ", "start": 24, "end": 34}], "location": [{"text": "በአዲስ አበባ", "start": 15, "end": 23}, {"text": "በአዲስ አበባ", "start": 35, "end": 43}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢሬቻ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ለግምት የሚያስቸግር በርካታ ህዝብ በተገኘበት ተከብሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የኢሬቻ በዓል ዛሬ", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "በአዲስ አበባ", "start": 12, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የመስከረም ቀን ዓ ም የዜና መጽሔት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የመስከረም ቀን ዓ ም", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሰመርጃም ሬጌ የሙዚቃ ትርኢት ኛ ዓመት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ኛ ዓመት", "start": 20, "end": 25}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በፌደራል ማረሚያ ቤቶች ከ በላይ እንዲሁም በቀጠሮ ታራሚዎች መኖራቸውን ከፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ሳምንት በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች መነጋገሪያ ከኾኑ ነጥቦች መካከል አራት ጉዳዮች ጎልተው ወጥተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ሳምንት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ ሥላሴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኾኖ መመረጥ አንደኛው ርእስ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኃይሌ ገ ሥላሴ", "start": 10, "end": 19}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 20, "end": 39}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአትሌት ምሩጽ ይፍጠር የጤንነት ኹኔታን በተመለከተ የቀረቡ ዘገባዎችም አነጋጋሪ ኾነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ምሩጽ ይፍጠር", "start": 6, "end": 14}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የዶናልድ ትራምፕ ባልተጠበቀ መልኩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ኾነው መመረጥ በስፋት አነጋጋግሯል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የዶናልድ ትራምፕ", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 22, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመኾን መመረጡ በማኅበራዊ የመገናኛ ዘዴዎች መነጋገሪያ ኾነው ከቆዩ ጉዳዮች አንዱ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኃይሌ ገብረ ሥላሴ", "start": 9, "end": 20}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 21, "end": 40}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዘካርያስ ዘላለም በትዊተር ማኅበራዊ መገናኛ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፉ ፦ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በርካት ጉዳዮች ተቆልለው ይጠብቁታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዘካርያስ ዘላለም", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ኃይሌ ገብረ ሥላሴ", "start": 43, "end": 54}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከእነዚያም መካከል በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተንሰራፋው ሙስና እና አትሌቶችን ስልታዊ በኾነ መልኩ መበደል ይገኝበታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 12, "end": 31}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሰማኸኝ ጋሹ አበበ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ምርጫን በፌስቡክ ገጹ እንደሚከተለው ተችቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰማኸኝ ጋሹ አበበ", "start": 0, "end": 11}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 12, "end": 31}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንትነት አድርጎ መርጦታል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 0, "end": 19}], "person": [{"text": "ኃይሌ ገብረሥላሴን", "start": 25, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ግለሰቡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሕዝባዊ ትግሉ ላይ የሚሰጣቸዉ አስተያየቶች እንደሚጠቁሙት ከስርአቱ ጋር የጠበቀ ቁርኝት አንዳለዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ", "start": 5, "end": 16}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እንዲመረጥ ያስደረገዉም ይህ ለስርአቱ ያለዉ ድጋፍ ነዉ ሲል ጽፏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሰማኸኝ በመቀጠል ጽሑፉን ሲያብራራ ፦ ስርአቱ ከደረሰበት የፖለቲካ ኪሳራ ለመዉጣት እንዲህ አይነት ቁማር መጫወቱ የሚጠበቅ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰማኸኝ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ማርያም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አዲሱ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ማርያም", "start": 0, "end": 20}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን", "start": 21, "end": 40}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፌዴሬሽኑ በቀድሞ ታላቅ አትሌቶች በመመራት የባየር ሙይንሽንን ሞዴል እየተከተለ ነው ብሏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የባየር ሙይንሽንን", "start": 27, "end": 38}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ናታሊ አሚዮት በትዊተር ቀጣዩን ባስነበበችው መልእክቷ ፦ ንጉሡ እርቃኑን ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ናታሊ አሚዮት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶ ር ቴድሮስ በግልጽ የሕወሃት ተጨማሪ ማጭበርበር እና ሐፍረት ነው ብላለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴድሮስ", "start": 4, "end": 8}], "organization": [{"text": "የሕወሃት", "start": 14, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እንዳልካቸው ኃይለሚካኤል ግሎባል ቮይስ በተባለ ድረ ገጽ ላይ ያሰፈረውን ዘለግ ያለ ጽሑፍ ትዊተር ገጹ ላይ አካፍሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እንዳልካቸው ኃይለሚካኤል", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሚለውን የዶ ር ቴድሮስ አድሃኖም ጥያቄ እና አወያዩ ጥያቄውን በድጋሚ ለማብራራት መሞከራቸው የሚያሳፍር መኾኑን አካቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቴድሮስ አድሃኖም", "start": 11, "end": 21}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ድረ ገጽ አድራሻ የያዘ ዜና ረቡዕ ጥቅምት ቀን ዓም ኢንተርኔት ላይ ሰፍሮ ይገኛል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን", "start": 0, "end": 20}], "date": [{"text": "ረቡዕ ጥቅምት ቀን ዓም", "start": 39, "end": 53}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዜናው በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፈ ሲኾን ፦ ዕውቁ የኢትዮጵያ አትሌት ምሩጽ ይፍጠር አርፏል ይላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 31, "end": 37}], "person": [{"text": "ምሩጽ ይፍጠር", "start": 43, "end": 51}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በቅድሚያም ዜና ረፍት ሲል የሚንደረደረው የስፖርት ዜና ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ድረ ገጽ እንደተሰረዘ የሚያመለክተው የተፈለገው መረጃ አልተገኘም የሚል መልእክትም ይነበባል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን", "start": 35, "end": 55}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አጥናፍ ብርሐኔ በትዊተር ገጹ የመንግሥት መገናኛ አውታሮች በረዥም ርቀት ታዋቂው አትሌት ምሩጽ ይፍጠር አርፏል በማለት ሰዉን አሳስተዋል ሲል ጽፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አጥናፍ ብርሐኔ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "ምሩጽ ይፍጠር", "start": 56, "end": 64}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአብይ አጠር ያለው ስላቃዊ ጽሑፉ ፦ የፖለቲካ ትንታኔ ነፍስሽን በሠላም ያሳርፈው የሚል ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የአብይ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዘላለም ክብረት በትዊተር ገጹ የሪፐብሊካኖች ፓርቲ መለያ የኾነውን ቀይ ቀለም ከኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በማነጻጸር አጠር ያለ መልእክት አስተላልፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዘላለም ክብረት", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "ከኢትዮጵያ", "start": 49, "end": 55}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የምርጫ መዘርዝር ውጤቱን ለማሳየት የቀረበው የዩናይትድ ስቴትስ ካርታን በስፋት አልብሶ የሚታየው ቀይ ቀለም ሪፐብሊካኖች በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በስፋት ማሸነፋቸውን ያመለክታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 28, "end": 39}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቀይ ዞን ከሚል ጽሑፍ ጋር በቀይ ቀለም የተዋጠ የኢትዮጵያ ካርታም ከጎኑ ሰፍሯል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 44, "end": 50}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዘላለም ፦ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ከኢትዮጵያ ካርታ ጋር ያያዘው አጭር ጽሑፍ ቀይ በቀይ የሆነ ጊዜ ይላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከዩናይትድ ስቴትስ", "start": 7, "end": 18}, {"text": "ከኢትዮጵያ", "start": 22, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የብዥታው ምንጭ የመንግሥት መገናኛ አውታሮች ዘገባ እንደኾነ ብዙዎች ጽፈዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በሳምንቱ ውስጥ የተከናወነ ወይም የሚከናወን አንድ ዓቢይ ፖለቲካዊ ጉዳይን ያስተነትናል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሳምንቱ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከኤኮኖሚው ዓለም ለዓለም በተለይ ለኢትዮጵያ ኤኮኖሚያዊ ሂደቶች ትኩረት የሚሰጥ ዝግጅት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 27}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የባህል መድረክ በተለይ የኢትዮጵያውያን የኪነ ጥበብ ስራዎችን እንዲሁም በጀርመን አውሮጳ እና በሌሎች ባህሎች መካከል የሚደረገውን ግንኙነት የሚያስቃኝ ሳምንታዊ ዝግጅት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን አውሮጳ", "start": 45, "end": 55}], "date": [{"text": "ሳምንታዊ", "start": 95, "end": 100}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የወጣቶች ዓለም ወጣት ኢትዮጵያውያንን የሚመለከቱ እና የሚያዝናኑ አርዕስትን እያነሳ ከሚመለከታቸው ጋር በሚደረግ ውይይት የሚጠናቀር ሳምንታዊ ዝግጅት ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሳምንታዊ", "start": 83, "end": 88}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢንክሪፕሽን በመረጃ እና ግንኙነት ዘርፍ ማንኛውም መልእክት ከላኪው ወደ ተቀባዩ ከመድረሱ አስቀድሞ የሚያልፍበት መንገድ አለው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "መልእክቱ ካልተቆለፈ በስተቀር ከላኪ እና ከተቀባይ ውጪ መሀል መንገድ ላይ በሦስተኛ ወገን ሊበረበር ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በእርግጥ አንድ መልእክት ከላኪ እና ከተቀባዩ ውጪ በሦስተኛ ወገን ተለይቶ እንዳይታወቅ ማድረጊያ የመቆለፊያ ሒደት አለ በእንግሊዝኛው ይሰኛል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢንክሪፕሽን ከመደበኛው የመስመር ስልክ ውጪ የኢንተርኔት የመገናኛ መግባቢያን በመጠቀም የኢንተርኔት መረብ ውስጥ የስልክ ጥሪ የማከናወን እና ሰነዶችን የመላክ ስልትን ይጠቀማል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አቶ ሰለሞን ሙሉጌታ ካሳ የስነ ቴክኒክ ከፍተኛ አማካሪ እና የሶፍትዌር አበልጻጊ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰለሞን ሙሉጌታ ካሳ", "start": 3, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቴክ ቶክ የተሰኘውን የኢቢ ኤስ ቴሌቪዥን ፕሮግራም በማዘጋጀትም ያቀርባሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢቢ ኤስ ቴሌቪዥን", "start": 13, "end": 25}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢንክሪፕሽን በጥቅሉ ምንነቱ ሳይታወቅ በሆነ መንገድ ተቆልፎ የተላከ መልእክት ተቀባዩ ጋር ብቻ ሲደርስ ግልጽ ሆኖ እንዲፈታ የማድረግ ሒደት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዲጂታሉ ዘመን የጀመረበት የመጀመሪያ ዓመታት አካባቢ ተቆልፈው ይላኩ የነበሩ መልእክቶች በቀላሉ ሊፈቱ የሚችሉ ነበሩ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዲጂታሉ ዘመን", "start": 0, "end": 9}, {"text": "የመጀመሪያ ዓመታት አካባቢ", "start": 17, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኮምፒውተሮች መስፋፋት እና መርቀቅ ግን የተቆለፈው መልእክት እጅግ ውስብስብ እንዲሆን እና በቀላሉ እንዳይፈታ ለማድረግ አግዘዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በተለይ የኢንተርኔት የመገናኛ መግባቢያን በመጠቀም የኢንተርኔት ጥሪ አገልግሎት መጀመሩ መልእክቶች የበለጠ እንዲቆለፉ አስችሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለማችን መልእክቶችን ቆልፎ የመላክ ጥበብ የዲጂታሉ ዘመን ብቻ ያመጣው አዲስ ነገር አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዓለማችን", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "የዲጂታሉ ዘመን", "start": 28, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መልእክት ቊለፋ በሮማን ኢምፓየር ዘምን ጭምር ጥቅም ላይ የነበረ ጥበብ ስለመሆኑ የታሪክ ድርሳናት ይጠቅሳሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሮማን ኢምፓየር ዘምን", "start": 10, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ትልቁ እና አንደኛው ነገር ምሥጢራዊነትን መጠበቅ መሆኑን አቶ ሰለሞን ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሰለሞን", "start": 53, "end": 57}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የጥረቱ ምንጭ በእርግጥ ዘርፈ ብዙ እና ሰፊ ነው ከማጭበርበር አንስቶ የፖለቲካ ተልዕኮ እስከ ማስፈጸም ሊደርስ ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ለመሆኑ የመልእክት ቊለፋ እንደ ቫይበር ዋትስአፕ ስካይፕ መሴንጀር እና በመሳሰሉት የመልእክት መቀበያ ወይም መላኪያ ማስተናበሪያዎች የሚሠራው እንዴት ነው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ያን የሚያደርገውም መልእክት ላኪው እና ተቀባዩ ጋር የሚገኘው አፕሊኬሽን ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የጋራ ቊልፍ ኖሮ ቊልፉን የሚያውቁ አካላት ብቻ ሊፈቱት የሚችሉት የቊለፋ አይነት ወይንም አንደኛው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ዘዴ የተቆለፈውን መልእክት ለመፍታት ላኪው እና ተቀባዩ ተመሳሳይ መቆለፊያ እና መፍቻ ዘዴን ነው የሚጠቀሙት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ቊልፉ ከላኪ እና ተቀባይ ከወጣ የመልእክቱ ምሥጢር በሦስተኛ ወገን በቀላሉ ሊፈታ ይችላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሌላኛው ዘመናዊ የቊለፋ አይነት በመልእክት ላኪው እና ተቀባዩ መካከል ብቻ የሚመሰጠር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "መልእክቱን የሚቀበለው ሰው ላኪውም የራሳቸው የግል ቊልፍ ይኖራቸዋል መፍቻ ቊልፍ መቀባበል አያስፈልግም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ዘዴ ይፋ የሆነው እንደ ጎርጎሪዮሳስ አቆጣጠር በ ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እንደ ጎርጎሪዮሳስ አቆጣጠር በ", "start": 14, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በኢንተርኔቱ ዓለም ሙሉ ዲጂታል መረጃ አገልግሎት የሚሰጡ ማስተናበሪያዎች በርካታ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የቊለፋ ስልት በመጠቀም የኢንተርኔት ጥሪን የሚያስተናግዱ ማስተናበሪያዎች ግን አይነታቸው በሁለት ይከፈላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አንደኛው ከላኪው እና ተቀባዩ ውጪ አገልግሎት ሰጪው እንኳን መልእክቱን ማየት የማይችልበት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዚህ ተጠቃሚዎች ለአብነት ያኽል ዋትስአፕ እና የአፕል አይ ሜሴጅ ይጠቀሳሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፕል", "start": 30, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሌሎቹ እንደነ ትዊተር ሀንግ አውት የፌስቡክ መሴንጀር ስካይፕ የመሳሰሉት ሲሆኑ እነሱም እንደነዋትስአፕ የቁለፋ ስልትን ይጠቀማሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የፌስቡክ", "start": 22, "end": 27}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ለየት የሚያደርጋቸው የአፕሊኬሽኖቹ ባለቤቶች ያልተቆለፈው መልእክት የሰነድ ማከማቻ ቋታቸ ውስጥ መገኘቱ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ደም መታየቱ በራሱ በሽታ ሳይሆን ምልክት ነዉ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አፍሪቃ በግድያ የተጠረጠረዉ ኤርትራዊ ኤርትራዊዉ ፍራንክፈርት ባቡር ጣቢያ የነበሩ እናት ልጅን በፍጥነት በሚጓዝ ባቡር ፊት ገፍትሮ ጥሏቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ፍራንክፈርት", "start": 31, "end": 38}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እናትየዋ ከባቡሩ ሐዲድ ተንከባላ ስታመልጥ የስምት ዓመቱ ሕፃን ግን እዚያዉ ሞቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የስምት ዓመቱ", "start": 27, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የጀርመን የፌደራል ፖሊስ አዛዥ ዲተር ሮማን ዛሬ እንዳስታወቁት ሰዉዬዉ ሲዊዘርላንድ ዉስጥ አንዲት ጎረቤቱን በጩቤ ለመዉጋት በማስፈራራት ወንጀል ሲታደን ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ሲዊዘርላንድ", "start": 45, "end": 52}], "person": [{"text": "ዲተር ሮማን", "start": 20, "end": 27}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 28, "end": 30}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አቃቤ ሕግ የግድያና ድርብ የግድያ ሙከራ ክስ ለመመስረት እየተዘጋጀ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከ ጀምሮ ሲዊትዘርላንድ ዉስጥ እንደኖረ ባለትዳርና የ ልጆች አባት እንደሆነም ተነግሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ጀምሮ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "ሲዊትዘርላንድ", "start": 6, "end": 14}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኤርትራዊዉ ፍራንክፈርት ባቡር ጣቢያ የነበሩ እናት ልጅን በፍጥነት በሚጓዝ ባቡር ፊት ገፍትሮ ጥሏቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፍራንክፈርት", "start": 7, "end": 14}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፖሊስ እንዳስታወቀዉ ኤርትራዊዉ ሌላ ሴትዮ ወደ ሐዲዱ ለመገፍተር ሞክሮ አልተሳከለትም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አደጋዉን ካደረሰ በኋላ ለማምለጥ ሲሮጥ ባካባቢዉ በነበረዉ ሕዝብና እርፍት ላይ በነበረ ፖሊስ ርብርብ ተይዟል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ኦነግ በሰጠው መግለጫመንግስት እየወሰደ ነው ባለው መብቶችን የሚጥሱ እርምጃዎች ሃገሪቱን ወዳልተፈለገ ችግር ሊያመራት ይችላል ሲል አስጠንቅቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኦነግ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መንግሥት የዜጎችን የመደራጀት የመሰብሰብ እና በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት ሊያከብር ይገባል ሲል የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ አሳሰበ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ", "start": 61, "end": 79}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መንግሥት የዜጎችን መሰረታዊ የዴሞክራሲ መብቶች መጣሱን የሚቀጥል ከሆነ ግን ነገሮች ወደማይፈልጉት አስቸጋሪ ሁኔታ ሊያስገባ ይችላል ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "መንግስት የሰብዓዊ መብትን ጨምሮ የመደራጀት በነጻነት የመንቀሳቀስ እና የመስበሰብ መብቶችን ነጻ እንዲያደርግ እና እነዚህኑ ከሚያደናቅፉ ተግባራት እንዲቆጠብ እንጠይቃለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ካልሆነ ግን ሀገሪቷ ወደማይፈለግ የጥፋት መንገድ እየሄደች መሆኗን ለማስታወስ እና መንግስት አካሄዱንም ሆነ መዋቅሩን እንዲያስተካክል እናሳስባለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አቶ ዳውድ አያይዘውም የመንግስት መዋቅርም ሆነ ባለስልጣናቱ የሕግ የበላይነትን አክብረው መንቀሳቀስ ይኖርባቸዋል ብለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳውድ", "start": 3, "end": 6}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አንዳንድ የገዢው ፓርቲ አባላት የቀደመውን መንግስት ለመመለስ እያደረጉ ካለው እንቅስቃሴያቸው ይቆጠቡ ሲሉም ጠይቀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀሰቀሰውን የኮረና ወረርሽን ለመግታት ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግም አቶ ዳውድ በዚሁ ወቅት ጠይቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳውድ", "start": 60, "end": 63}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጉራጌ ዞን በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጉራጌ ዞን", "start": 0, "end": 7}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሪቻርድ ፎን ቫይሴከር ተኛው የጀርመን ፕሬዝዳንት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪቻርድ ፎን ቫይሴከር", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "የጀርመን", "start": 18, "end": 23}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ሳምንታት ወዲህ በፍጥነት የሚለዋወጡ ክስተቶችን እያስተናገደች ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ካለፉት ጥቂት ሳምንታት ወዲህ", "start": 6, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በነዚህ ጊዜያት የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስዳቸው እርምጃዎችም የዜጎችን ልብ እያንጠለጠሉ እና ብዙ ጥያቄዎችን እያስነሱ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 10, "end": 16}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማን ይተካቸዋል የሚለውም ከመላ ምት በስተቀር እስካሁን ቁርጥ ያለ መልስ አላገኘም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዳይ አነጋግሮ ሳያበቃ በማግሥቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉ ሌላው ካለፈው ሳምንት አንስቶ የሚያጠያይቅ ዐብይ ክስተት ሆኖ ዘልቋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ካለፈው ሳምንት አንስቶ", "start": 57, "end": 71}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አዋጁ ከተደነገገ በኋላም ህብረተሰቡ ሌሎች ጥያቄዎቹ እንዲመለሱ በመጠየቅ አድማ ማካሄዱን ቀጥሎ ነበር የሰነበተው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣን እለቃለሁ ካሉ በኋላ የሰው ሳይሆን የስርዓት ለውጥ ነው የምንፈልገው የሚሉ የሽግግር መንግሥት ጥያቄዎች እየቀረቡ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾቹ ከባቢ አየርን ጠብቁ የድንጋይ ከሰል ቊፋሮን አቊሙ ሲሉም መፈክር አስተጋብተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በሺህዎች የሚቆጠሩ የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾች መንግሥታት የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመግታት ርምጃዎችን መውሰድ እንዲጀምሩ በጀርመን ቦን ከተማ ባካሄዱት ሰልፍ ጠየቁ ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን ቦን ከተማ", "start": 79, "end": 91}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሰልፈኞቹ መንግስታት በድንጋይ ከሰል የሚሠሩ የኃይል ማመንጫዎችን በፍጥነት ከአገልግሎት ውጭ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾቹ ከባቢ አየርን ጠብቁ የድንጋይ ከሰል ቊፋሮን አቊሙ የሚለውን ዘመቻቸውን በዘፈን እና ከበሮዎችን በመምታት አሰምተዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እየጨመረ በመጣው የባሕር ወለል ምክንያት በደሴት ላይ ያሉ ሃገራት የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ሲሉም በመግለጫቸው ጠቁመዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ከባህር የሚገኝ ነዳጅ እና የድንይ ከሰልን በፍጥነት መጠቀም ማስቀረት ይኖርብናል ሲሉ አሳስበዋል ፡፡", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በተባበሩት መንግስታት ድርጅት አማካኝነት የሚካሄደው ሃገራት የሚሳተፉበት ስብሰባ እና ድርድር ከሰኞ ጥቅምት ጀምሮ ለ ቀናት ይካሄዳል ፡፡", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በተባበሩት መንግስታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}], "date": [{"text": "ከሰኞ ጥቅምት ጀምሮ ለ ቀናት", "start": 59, "end": 77}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሰልፉ ላይ ኦክስፋም ግሪን ፒስ ዳቦ ለዓለም የቤተክርስትያን ተራድኦ ድርጅት ሚዜሮርም እንዲሁም አረንጓዴ ፓርቲ እና ግራዎቹ ፓርቲ ተካፋይ ሆነዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኦክስፋም", "start": 8, "end": 13}, {"text": "ሚዜሮርም", "start": 49, "end": 54}, {"text": "አረንጓዴ ፓርቲ", "start": 61, "end": 70}, {"text": "ግራዎቹ ፓርቲ", "start": 74, "end": 82}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የከባቢ አየር ጉባዔው የፊታችን ሰኞ ተከፍቶ እስከ ኅዳር ድረስ ይዘልቃል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የፊታችን ሰኞ", "start": 14, "end": 22}, {"text": "እስከ ኅዳር", "start": 28, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የንዑሷ ደሴት ፊጂ ጠቅላይ ሚንሥትር ፍራንክ ባይኒማራማ በሚመራው ጉባዔ እስከ ታዳሚያን ተብሎ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፊጂ", "start": 9, "end": 11}], "person": [{"text": "ፍራንክ ባይኒማራማ", "start": 23, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጠቅላይ ሚንሥትሩን ጨምሮ የከፍተኛ አስፈጻሚ አካላት ደኅንነትን በአስተማማኝ መልኩ ይጠብቃሉ የተባለላቸው ልዩ ኃይላት ወታደራዊ ትርኢት ማሳየታቸው የበርካቶችን ትኩረት ስቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በእድሜ የገፉ ሙስሊም አዛውንቶች በወጣቶች ሲደበደቡ የሚታይበት ተንቀሳቃሽ ምስል በተለያዩ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ እጅግ አነጋግሯል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይኽ አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በይነ መረብ አውዶች ላይ በተለቀቀበት ቅጽበት በርካቶች ጋር ለመድረስ አፍታም አልቆየበትም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ዋናው ምክንያት የነበረው በወቅቱ የተወሰኑ የመጅሊስ ተወካይ ነን የሚሉ እና አይ አትወክሉንም የሚሉ ሰዎች ስብሰባ መጥራታቸው መኾኑን አያይዘው ለ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አቤል አሥራት በትዊተር ገጹ ፦ ሽማግሌ መደብደብ እንደ ወይን መጥመቅ በጊዜ የሚሻሻል አይደለም እኮ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አቤል አሥራት", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አይ ከሁለት ወር በፊት ነው ምናምን ይላሉ ሲል ጽፏል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከሁለት ወር በፊት", "start": 3, "end": 14}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማዳም ደመቂያ በበኩሏ ፦ ምን ይፈይድልኛል ፀቡ በምን እንደተነሳ ወይም መቼ እንደተከሰተ ማወቅ", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ደመቂያ", "start": 4, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አዛውንቶችን ጧሪ ሳይሆን ደብዳቢ ወጣቶችን ኢትዮጵያ ማፍራቷ ነው ልብ የሚሰብረው የሚል መልእክት ትዊተር ገጿ ላይ አስፍራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 27, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እዮብ ዘውዴ ፦ ድብደባው ዛሬም የዛሬ አመትም የዛሬ ሁለት ወርም ይፈጸም ኢ ሰብአዊ እና አሳፋሪ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እዮብ ዘውዴ", "start": 0, "end": 7}], "date": [{"text": "ዛሬም የዛሬ አመትም የዛሬ ሁለት ወርም", "start": 16, "end": 40}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዳናይት በበኩሏ ትዊተር ገጿ ላይ ፦ በጣም የሚገርመው ደግሞ ተመልከቱ ቆይቷል ብሎ ያስተባባዩ ብዛት ስትል ጽፋለች ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳናይት", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አባ ቦራ በትዊተር ጽሑፉ ፦ ሽማግሌዎችን የማያከብር ትውልድ ለሀገር እዳ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቦራ", "start": 3, "end": 5}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሻሸመኔ ጥቃት አድራሾች በሙሉ ዛሬውኑ ተሰብስበው ለፍርድ ሊቀርቡ ይገባል", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሻሸመኔ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህንን ጥቃት ተገን አድርጎ በጅምላ መፈረጅና ጥላቻን መስበክም ትክክል አይደለም ብሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እሙዬ ፎኒክስ በሚል የትዊተር ገጽ የቀረበ ጽሑፍ ደግሞ እንዲህ ይነበባል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "እሙዬ ፎኒክስ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይኽንኑ የሻሸመኔው አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በተመለከተ አሌክስ አብርሃም ፦ ክፉዎች ስለሆንን ከፉ ነገር ቶሎ ይስበናል", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሻሸመኔው", "start": 5, "end": 11}], "person": [{"text": "አሌክስ አብርሃም", "start": 34, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሻሸመኔ ወጣቶች አዛውንቶችን ሲደበደቡና ሲገፈታተሩ የሚያሳይ ቪዲዮ እዚህ ፌስቡክ ላይ ተለቆ ነበር ነገሩ አሳዛኝ ነው", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሻሸመኔ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አንድ ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ሸር ያደረገው ህዝብ ብዛት ሲል መደነቁን ገልጧል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አንድ ሰዓት በማይሞላ ጊዜ", "start": 0, "end": 16}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዛው መጠን ግን ሰዉ ለበጎ ነገር እምብዛም ቁብ አለመስጠቱትን በመግለጥ አዛውንቶችን ለመርዳት ሜቄዶንያ ከዚህ ቀደም ለቆት የነበረውን ቪዲዮ ያጣቅሳል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ሜቄዶንያ", "start": 60, "end": 65}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሞት ይሻላል በዘመኔ ይሄን ዝቅጠት ከማይ የኤሊያስ ከበደ ጣፋ የፌስቡክ መልእክት ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የኤሊያስ ከበደ", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በ የፌስቡክ ገጽ ላይ ከተሰጡ አስተያየቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ላቭድ ሙን በሚል የፌስቡክ ስም የቀረበው ጽሑፍ ቀጣዩን መልእክት ይዟል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ደርበው ታደሰ ፦ ድርጊቱ የተፈመበት ጊዜ መርዘም ድርጊቱ እንዳልተፈመ አያስቆጥርም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ደርበው ታደሰ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አይደለም አባትን ያክል ይቅርና ታላቅ ወንድም በሚከበርበት ሀገር ይሄ አስነዋሪ ተግባር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዛሬ ሁለት ወርም ሆነ የዛሬ ሺ አመት ልዩነት የለውም ነውር ሁሌም ነውር ነው በዳልቄሮ ዳልቄሮ የተሰጠ አስተያየት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዛሬ ሁለት ወርም", "start": 0, "end": 11}, {"text": "የዛሬ ሺ አመት", "start": 15, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይኽንኑ ጉዳይ በተመለከተ ተስፋይ ኃይለማርያም ፌስቡክ ላይ በሰጠው አስተያየት ፦ የሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል የሚባል ነገር ተቋቁሟል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ተስፋይ ኃይለማርያም", "start": 16, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ኃይል ዓላማው የመንግሥት ባለሥልጣናትንና ቤተሰቦቻቸውን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል የተቋቋመ የደህንነት ኃይል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ነገር ግን እስከዛሬ ይሠራበት የነበረው የልዩ ኃይል ችግር ምን ሆነና ነው ይህ የተቋቋመው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ትርኢት ባቀረቡበት ወቅት ጀበናዎችን መሰባበራቸው ለበርካታ ትችት እና ስላቅ ሰበብ ኾኗል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ኤሊያስ ትዊተር ላይ ፦ የአገሬን ቡና ከሽና የምትጠምቅልኝን ጀበናን እንዲህ ማሰቃየት ለእኔ ምቾት አልሰጠኝም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኤሊያስ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የጀበናዉን ጥንካሬ ያዩ ደንበኞች ከሀገርም ከዉጭም ብዛት ያለቸዉ ትዕዛዞች እየሰጡ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጸጉሯን በጀበና ቅርጽ የተቆነደለች ወጣት ፎቶግራፍን ያያዘው ጆማኔክስ ፦ ይህቺ ወ ሮ ወሪት ጉብል ሴት የሪፐብሊኩ ጋርድ በማይደርስበት ትቀመጥ ሲል ጽፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጆማኔክስ", "start": 38, "end": 43}, {"text": "ወሪት ጉብል", "start": 54, "end": 61}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁን እንጅ በጋምቤላ ከተማ የስደተኞቹን ርምጃ በመቃወም ለተቃውሞ አደባባይ የወጡት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸዉ አለመረጋጋቱን እንዳባባሰ ይሰማል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጋምቤላ ከተማ", "start": 8, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶቼቬለ ስለ ግጭቱ ከአካባቢው ነዋሪዎች መረጃዎችን ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዶቼቬለ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የዚህ ሁሉ መንስኤ ያሁኑ መንግስት ስልጣን ከያዘ አንስቶ ያለዉ የመልካም አስተዳደር ብልሹነት ነዉ ሲሉ አቶ ኝካዉ ኦቻላ ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኝካዉ ኦቻላ", "start": 68, "end": 75}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጋምቤላ ክልል የአኙዋክ የኑዌር እና የሌሎች ብሄረሰቦችን እሮሮዎች መንግስት ማዳመጥ አልቻለምም ይላሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጋምቤላ ክልል", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ መከለከያ ሰራዊት እነዚህን ታጣቂዎች ለመያዝና እና የታገቱትን ለማስመለስ ርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑንም አቶ አበበ አብራርተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "አበበ", "start": 75, "end": 78}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ያገኟቸውን መልካም ዕድሎች ያመከኑት የመቐለ እንደርታዎች ገና በቅድመ ማጣሪያ ከውድድር ውጭ ለመሆን ተገድደዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የመቐለ እንደርታዎች", "start": 23, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ወደ ታንዛንያ ያመራው ፋሲል ከነማም ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ አልቻለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለአፍሪካ", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ታንዛንያ", "start": 30, "end": 35}], "organization": [{"text": "ፋሲል ከነማም", "start": 41, "end": 49}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከአዲሱ አሰልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር ወደ ስፍራው ያቀናው ቡድኑ ከትላንት በስቲያ ነሐሴ ከአዛም ስፖርት ጋር ባደረው ግጥሚያ የሶስት ለአንድ ተሸንፏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ስዩም ከበደ", "start": 11, "end": 18}], "date": [{"text": "ከትላንት በስቲያ ነሐሴ", "start": 39, "end": 53}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አትሌቲክስ ቅዳሜ ምሽት በተካሄደው የፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተሳታፊዎች ነበሩ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ቅዳሜ ምሽት", "start": 7, "end": 14}], "location": [{"text": "የፓሪስ", "start": 22, "end": 26}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሴቶቹ በ ሜትር ርቀት ጉዳፍ ጸጋይ ሰባተኛ ሆኗ ውድድሯን ብታጠናቅቅም የገባችበት አንድ ደቂቃ ከ ሰከንድ የግሏ ምርጥ ሰዓት ሆኖ ተመዝግቧል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "አንድ ደቂቃ ከ ሰከንድ", "start": 52, "end": 66}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በወንዶቹ የ ሜትር የመሰናክል ውድድርም ኢትዮጵያውያኑ ለሜቻ ግርማ እና ጫላ በዮ ጥሩ ፉክክር በማሳየት ሶስተኛ እና አራተኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ለሜቻ ግርማ", "start": 34, "end": 41}, {"text": "ጫላ በዮ", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በ ሜትር ርቀት ጥሩ ውጤት እንደሚያስመዘገብ ተጠብቆ የነበረው ወጣቱ አትሌት ሳሙኤል ተፈራ ድል ሳይቀናው ቀርቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሳሙኤል ተፈራ", "start": 48, "end": 56}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሳሙኤል ከውድድሩ በኋላ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገረው የስልጠና ጫና በውድድሩ ውጤት ላይ ተጽዕኖ አሳድሮበታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሳሙኤል", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "ለዶይቼ", "start": 15, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አፍሪቃ ድንገቴ የስደት ሙግት በቻድ በርካታ ቻዳውያን በአንድ ጉዳይ ተገርመዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በቻድ", "start": 19, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በቻድ የተገን ፈላጊዎች ማዕከል ለማቋቋም ማቀዳቸው ከተሰማ ጀምሮ የስደት ጉዳይ በአገሪቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳዩ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "በቻድ", "start": 24, "end": 27}], "person": [{"text": "ኤማኑዌል ማክሮ", "start": 14, "end": 23}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፈረንሳይ በቻድ የስደተኞች መጠለያ መገንባት ትሻለች ማሪ ላርለም በቻድ ዋና ከተማ ንጃሜና ከአሜሪካ ኤምባሲ አጠገብ ከሚገኘው ቢሯዋ ተቀምጣለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፈረንሳይ በቻድ", "start": 0, "end": 9}, {"text": "በቻድ", "start": 6, "end": 9}, {"text": "ንጃሜና", "start": 52, "end": 56}], "person": [{"text": "ማሪ ላርለም", "start": 33, "end": 40}], "organization": [{"text": "ከአሜሪካ ኤምባሲ", "start": 57, "end": 67}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የቻድ የመሰረታዊ መብቶች ማስፋፊ ማኅበር ኃላፊ ስትሆን ከ የሥራ ባልደረቦቿ ጋር ትምህርት እና ድህነት በመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ ትሰራለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቻድ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሚሊዮን ዜጎች ያሏት ቻድ በስደት ላይ በሚደረገው ዓለም አቀፍ ዉይይት ዋነኛ መነጋገሪያ የሆነችው ድንገት ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቻድ", "start": 13, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ምክንያቱ ደግሞ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ የጥገኝነት ማዕከል በአገሪቱ ለማቋቋም ባደረጉት ሙከራ ሳቢያ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳዩ", "start": 10, "end": 16}], "person": [{"text": "ኤማኑዌል ማክሮ", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማክሮ የሚመሯት ፈረንሳይ ሰዎች ከሁለቱ አገሮች የመውሰድ ውጥን አላት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማክሮ", "start": 0, "end": 3}], "location": [{"text": "ፈረንሳይ", "start": 10, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም አሜሪካ በተመሳሳይ መንገድ የተመረጡ ሰዎችን ወስዳለች ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "አሜሪካ", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻድ ላይ የጉዞ ማዕቀብ ከጣሉ በኋላ ግን ከጥር እስከ መስከረም ባለው ጊዜ አሜሪካ የወሰደችው ብቻ ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዶናልድ ትራምፕ", "start": 7, "end": 16}], "location": [{"text": "ቻድ", "start": 17, "end": 19}, {"text": "አሜሪካ", "start": 64, "end": 68}], "date": [{"text": "ከጥር እስከ መስከረም", "start": 43, "end": 56}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሕ ማለት ስደተኞቹ የተሻለ የደኅንነት ጥበቃ ያገኛሉ ማለት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የፈረንሳይ እቅድ በአገሪቱ የስደተኞች እና አገር አልባ ሰዎች የደኅንነት ጥበቃ ቢሮ ተግባራዊ እየተደረገ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የፈረንሳይ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ደረጃ የተገን ጠያቂዎች ማዕከሉ ምን ሊመስል እንደሚችል በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ባለፈው ጥቅምት ወር የፈረንሳይ ባለስልጣናት ከ በላይ ተገን ጠያቂዎችን አነጋግረዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ጥቅምት ወር", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "የፈረንሳይ", "start": 13, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቁጥሩ ግን በቻድ ከሚኖሩ ስደተኞች አኳያ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በቻድ", "start": 7, "end": 10}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከ በላይ የሚሆኑት ከቀያቸው ተፈናቅለው በቻድ ለመጠለል የተገደዱት በዳርፉር የርስ በርስ ጦርነት ተገፍተው ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በቻድ", "start": 25, "end": 28}, {"text": "በዳርፉር", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ናይጄሪያ እና በቻድ ሐይቅ ቀጣና ያለውን ሁኔታ መመልከት እንችላለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ናይጄሪያ", "start": 0, "end": 23}, {"text": "በቻድ ሐይቅ ቀጣና", "start": 27, "end": 38}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በቻድ የተቃውሞ ፖለቲከኛው ቤራል ምባይኮቦ ግን ተገን ፈላጊዎችን በአንድ ቦታ የሚያሰባስብ ማዕከል የመገንባቱን ሐሳብ ይቃወማሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በቻድ", "start": 0, "end": 3}], "person": [{"text": "ቤራል ምባይኮቦ", "start": 17, "end": 26}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የተገን ማመልከቻ ማቅረብ የፈለገ ሰው ሁሉ ወደ ቻድ ሊመጣ ይችላል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቻድ", "start": 30, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ባለፈው ዓመት የቻዱ ፕሬዛዳንት ኢድሪስ ዴቤ ጀርመንን ሲጎበኙ ከኒጀር የተሰደዱ በመቶ ሰዎች ሊቢያ የደረሱት አገራቸውን አቋርጠው መሆኑን ተናግረው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "የቻዱ", "start": 9, "end": 12}, {"text": "ጀርመንን", "start": 28, "end": 33}, {"text": "ከኒጀር", "start": 39, "end": 43}, {"text": "ሊቢያ", "start": 58, "end": 61}], "person": [{"text": "ኢድሪስ ዴቤ", "start": 20, "end": 27}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በፍራይቡርግ የአርኖልድ ቤርግሽትራሰር ማዕከል ተመራማሪው ሔልጋ ዲኮው ግን ሌላ ሐሳብ አላቸው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፍራይቡርግ", "start": 0, "end": 7}], "organization": [{"text": "የአርኖልድ ቤርግሽትራሰር ማዕከል", "start": 8, "end": 28}], "person": [{"text": "ሔልጋ ዲኮው", "start": 36, "end": 43}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ብዙዎቹ ቻዳውያን እጅግ ደሐ በመሆናቸው ወደ አውሮጳ ለመጓዝ የሚያስፈልገውን ገንዘብ መክፈል አይችሉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውሮጳ", "start": 28, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ምባይኮቦ እንደሚሉት ሰዎች የዕለት ተለት የኑሮ ትግል እና ፈታኙ ማኅበራዊ ሕይወት ይበልጥ ያሳስባቸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ምባይኮቦ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ደግሞ የመናገር ነፃነትን በመሳሰሉ መሰረታዊ መብቶች ላይ በየጊዜው እየከፋ የሚሔደውን ገደብ ይጨምራል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በመጥፋት እና በመጭቆና መካከል ይመድበዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አምነስቲ ኢንተርናሽናል", "start": 15, "end": 29}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማሪ እንደምትለዉ የስደት ጉዳይ በአገሯ መነጋገሪያ ያልሆነበት ሌላ ምክንያት አለ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማሪ", "start": 0, "end": 2}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁንና በንጃሜና ስደት እና ቻድ የድንገቴ ትኩረት ማዕከል የሆኑበት ፖለቲካዊ ስልት አለ የሚል ጉምጉምታ ይደመጣል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በንጃሜና", "start": 5, "end": 10}, {"text": "ቻድ", "start": 18, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጎርጎሮሳዊው ኅዳር ዓ ም ከተካሔደው የቫሌታ ጉባኤ ጀምሮ ሰዎች ከአገሮቻቸው የሚሰደዱባቸውን ምክንያቶች ለመግታት በሚል ለታቀዱ ፕሮጀክቶች በርካታ ገንዘብ ይሰጣል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳዊው ኅዳር ዓ ም", "start": 0, "end": 16}], "location": [{"text": "የቫሌታ", "start": 24, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ባለፈው መስከረም በፓሪስ ከተካሔደ ስብሰባ በኋላ እስከ ቢሊዮን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው መስከረም", "start": 0, "end": 10}], "location": [{"text": "በፓሪስ", "start": 11, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለማነፃጸር ያክል ግን የቻድ አጠቃላይ አገራዊ የምርት መጠን በዓመት ከ ቢሊዮን ዩሮ በታች ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የቻድ", "start": 14, "end": 17}], "date": [{"text": "በዓመት", "start": 38, "end": 42}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ውይይት ፦ መልስ የሚሹ የሲዳማ ክልልነት ጥያቄዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሲዳማ", "start": 15, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለም ላይ በየዓመቱ ሺህ ሴቶች በዚህ ካንሰር ይያዛሉ አውዲዮውን ያዳምጡ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዓመቱ", "start": 8, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአዉሽቪትስ ታሪክ ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዉሽቪትስ", "start": 0, "end": 7}, {"text": "የአዉሮጳ", "start": 19, "end": 24}], "date": [{"text": "በናዚ ዘመነ", "start": 62, "end": 69}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዉሮጳ", "start": 7, "end": 12}], "date": [{"text": "በናዚ ዘመነ", "start": 50, "end": 57}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለዚህም ነው የጋራው ጦር ጓድ አመራር ከስድስት ወራት በላይ የሚቀጥልበት አሰራር በጣም በጣም አስፈላጊ የሚሆነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከስድስት ወራት በላይ", "start": 24, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከነዚህም አንዱ የናይጀሪያን ጦር እዝ ከመዲናይቱ አቡጃ የቦኮ ሀራም ጠንካራ ሠፈር ወደሚገኝባት ማይዱግሪ ከተማ ማዛወራቸው ይጠቀሳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አቡጃ", "start": 31, "end": 34}, {"text": "ማይዱግሪ ከተማ", "start": 60, "end": 69}], "organization": [{"text": "የቦኮ ሀራም", "start": 35, "end": 42}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ስፖርት ጥቅምት ቀን ዓ ም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ጥቅምት ቀን ዓ ም", "start": 5, "end": 16}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቀጠር የቀረቡላት ጥያቄዎች ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ሳውዲ አረብያ", "start": 17, "end": 25}], "organization": [{"text": "በአልጀዚራ", "start": 34, "end": 40}, {"text": "የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር", "start": 50, "end": 68}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ስለ አረቡ ዓለም አብዮት የሚቀርቡ ዝግጅቶችም የአብዮቱን ጥሩነት የሚያጎሉ እና በግልጽ ድጋፍ የሚሰጡ ናቸው ሲሉ ይቃወማሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አረቡ ዓለም", "start": 3, "end": 10}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁን እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ መፍትሄ የሚያመራ ውይይት ለማካሄድ መሠረት የሆኑ ጉዳዮች መነሳታቸውን በበጎ ተመልክታዋለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ", "start": 7, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በርግጥ ለቀጠር የቀረበው ዝርዝር ጥያቄ ለመሪዎቿ ራስ ምታት መሆኑ አይቀርም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ለቀጠር", "start": 5, "end": 9}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ትንሽትዋ ቀጠር ከጎረቤቶችዋ ጋር ሰለማዊ ግንኙነት እንዲኖራት የቀረቡላትን ባለ ነጥብ ጥያቄዎች ማሟላት ይኖርባታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 6, "end": 9}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚህ ሌላ ዶሀ ለብዙዎቹ የዓረብ ሀገራት የዓይን እሾህ የሆነባቸውን ዓለም አቀፉን የቴሌቪዥን ጣቢያ አልጀዚራን እንድትዘጋም ጥያቄ ቀርቦላታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዶሀ", "start": 7, "end": 9}], "organization": [{"text": "አልጀዚራን", "start": 63, "end": 69}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሳውዲ አረብያ", "start": 0, "end": 8}], "organization": [{"text": "በአልጀዚራ", "start": 17, "end": 23}, {"text": "የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር", "start": 33, "end": 51}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በስም የተዘረዘሩ አሸባሪ የተባሉ ሰዎችን አሳልፋ እንድትሰጥ እና ከአራቱ አረብ ሀገራት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ያላትን ግንኑነቶች እንድታቋርጥም ተጠይቃለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በጀርመን የውጭ ጉዳዮች ማህበር የመካከለኛው ምሥራቅ የፖለቲካ ጉዳዮች አጭኚ ሴባሳትያን ዞንስ እንደሚሉት የቀጠር የፖለቲካ አካሄድ ከሳውዲ አረብያ የተለየ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን", "start": 0, "end": 5}, {"text": "ከሳውዲ አረብያ", "start": 82, "end": 91}], "person": [{"text": "ሴባሳትያን ዞንስ", "start": 48, "end": 58}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቀጠር በአካባቢው ከሚገኙ የአረብ ሀገራት በተለየ ራስዋን ከሁሉም ጋር መነጋገር የምትችል ተዋናይ አድርጋ ነው ለማቅረብ የምትሞክረው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 0, "end": 3}, {"text": "የአረብ ሀገራት", "start": 16, "end": 25}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከሳውዲ አረብያ በተለየ ለምሳሌ በጣም ግልጽ ናት ሰላም ማምጣት ውይይት ማካሄድ ትፈልጋለች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከሳውዲ አረብያ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢራን ለሳውዲ አረብያ በአካባቢው ዋነኛ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ተጻጻሪ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢራን ለሳውዲ አረብያ", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከምንም በላይ ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ ዶሀ ከኢራን ጋር ያላት የቅርብ ግንኙነት ያበሳጫቸዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሳውዲ አረብያ", "start": 9, "end": 17}, {"text": "ዶሀ ከኢራን", "start": 26, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በኤኮኖሚው ረገድ በፋርስ ባህረ ሰላጤ በጋራ የሚያካሂዷቸው የነዳጅ ዘይት ሥራዎች እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን አይወዱትም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፋርስ ባህረ ሰላጤ", "start": 11, "end": 23}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቀጠር ከሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ጋር ረዥም ጊዜ የዘለቀ ቅርብ ግንኙነት አላት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቡድኑ በጎርጎሮሳዊው ቱ የግብጽ ምርጫ ብዙ ድምጽ ሲያገኝ ቀጠር ከካይሮ ጋር ፖለቲካዊ ግንኙነትዋን ለማጠናከር ሞክራ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳዊው ቱ", "start": 4, "end": 14}], "location": [{"text": "የግብጽ", "start": 15, "end": 19}, {"text": "ቀጠር ከካይሮ", "start": 36, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሳውዲ መንግሥት የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ለአረብ ባህረ ሰላጤ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ስርዓት አደጋ አድርጎ ነው የሚያየው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሳውዲ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር", "start": 11, "end": 29}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ የተነሳም ቀጠር አሁን የተጠየቀችውን ሁሉ ማሟላት አስቸጋሪ ነው የሚሆንባት ይላሉ ዞንስ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 10, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ወይም ደግሞ ከአረብ ወንድሞቿ ጋር ጋር እንደ እስካሁኑ ጥሩውን ግንኙነት አጠናክራ ልትቀጥልም ትፈልግ ይሆናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከጥቂት ቀናት በፊት የቀጠር አምባሳደር በርሊን ውስጥ ቀጠሮች እና ሳውዲዎች በመሠረቱ አንድ ቤተሰብ ናቸው ብለው ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከጥቂት ቀናት በፊት", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "በርሊን", "start": 25, "end": 29}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ውዝግብ ውስጥ የሚካፈሉት ወገኖች ገጽታቸውን ሳያበላሹ ከዚህ ውዝግብ የሚላቀቁበትን መንገድ ነው የሚፈልጉት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዛም ሆነ በዚህ ግን ቀጠር የተጠየቀችውን ታሟላላቸው ብዮ አላስብም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቀጠር", "start": 14, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ውይይቱ ወደ ሚካሄድበት ስፍራ ሄደው ለመግባት የጠየቁ ወጣቶችም እርሱ እንደሚለ በልዩ ፖሊስ ተደብድበው ጉዳት ደርሶባቸዋል የታሰሩም አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በውይይቱ ላይ ከህብረተሰቡ ለተነሱ ልዩ ልዩ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልስ ሰጥተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የትኛውንም ወረዳ እንደማይወክሉ የተናገሩት እኚሁ ነዋሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህብረተሰቡ ጥያቄዎች የሰጡት መልስ ከሞላ ጎደል ጥሩ ነው ብለዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ጥያቄ የማቅረብ እድል አለማግኘታቸውን ተናግረው በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ አጥጋቢ መልሶች እንዳላገኙ መነሳት ነበረባቸው ያሏቸው ጥያቄዎችም እንዳልተነሱ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ወደ ውይይቱ አዳራሽ መግባት ተከለከልኩ የሚል ሌላው ወጣት ደግሞ የአፋር ወጣቶች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ውይይት ላይ ለመካፈል ቢፈልጉም አለመጋበዛቸውን ይገልጻል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአፋር", "start": 41, "end": 45}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ውይይቱ ወደ ሚካሄድበት ስፍራ ሄደው ለመግባት የጠየቁ ወጣቶችም እርሱ እንደሚለው በልዩ ፖሊስ ተደብድበው ጉዳት ደርሶባቸዋል የታሰሩም አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከተጎዱት መካከል ሴቶች እና በእድሜ የገፉም እንደሚገኙበት ወጣቱ ተናግሯል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በርሱ አባባል ወጣቶቹ ስብሰባው እንዳይገቡ የተከለከሉት በክልሉ ያለውን ችግር ያጋልጣሉ በሚል ስጋት ሳይሆን አይቀርም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶቼቬለ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የክልሉን ባለሥልጣናት ለማነጋገር ያደረገው ሙከራ አልተሳካም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ዶቼቬለ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አቶ ብሩክ መኮንን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ልዑክ ቃል አቀባይ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ብሩክ መኮንን", "start": 3, "end": 11}], "organization": [{"text": "በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 12, "end": 30}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 31, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ባለፉት ሁለት አመታት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኩል የተጠኑ ጥናቶች አሉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት ሁለት አመታት", "start": 0, "end": 13}], "organization": [{"text": "በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 14, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የእነዚህ ጥናቶች አፈጻጸምን በሚመለከት ነው የዚህ ስብሰባ ዋና ትኩረት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በአፈጻጸም ሒደቱስ መታየት ያለባቸው ጉዳዮች ምንድናቸው የሚለው ላይ ነው ይኸ ስብሰባ በዋናነት የሚያጠነጥነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከትልልቆቹ ጥቆማዎች አንዱ ትኩረቱ ከሰላም ማስከበር ወደ ሰላም የማስፈን ተልዕኮ መሻገር አለበት የሚለው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የሰላም ማስፈን ተልዕኮ ስራ ግጭት የመከላከል እንቅስቃሴዎች የሰላም ግንባታ የድኅረ ግጭት መልሶ ማቋቋም እና የልማት ሥራን ያካትታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አንዱ ፈታኝ ነገር ሰላሙን ዘላቂ ለማድረግ ምንም ሥራ ሳይሰራ ወታደሮቹ እንዲወጡ መደረጉ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በቀውስ በተመቱ አገሮች በመንግሥታዊ አስተዳደር ውስጥ የሕግ የበላይነትን እና ሌሎች አገልግሎቶችን መልሶ ማስፈን ሌላው ችላ የተባለ ነገር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ግጭት የነበረባቸውን አካባቢዎች ስንመለከት መላ የጸጥታ ጥበቃ እና የፍትኅ ሥርዓቶቹ ፈርሰዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሪያና ፓኔራስ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ግጭት ባቀወሳቸው አካባቢዎች በወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ብቻ ተወስኖ ቆይቷል ሲሉ ይተቻሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሪያና ፓኔራስ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በ ገፆች የተቀነበበው ግምገማ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የፖለቲካ ሒደትን የመደገፍ ሰፊ ሚና አንድ አካል ሊሆን ይገባል የሚል ጥቆማ ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የተባበሩት መንግሥታት በሰላም ማስከበር ተልዕኮዎቹ መስክ ተኮር እና ሰዎችን ማዕከል ሊያደርግ ይገባል ሲልም አትቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አቶ ብሩክ መኮንን የተሰሩት ጥናቶች የተባበሩት መንግሥታት ተልዕኮዎች ከሰላም ማስከበር የዘለለ ሚና እንዲኖራቸው የታቀዱ ናቸው ሲሉ ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ብሩክ መኮንን", "start": 3, "end": 11}], "organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 23, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሽብር እና ድንበር ተሻጋሪ የተደራጀ ወንጀል በሰላም ማስፈን ተልዕኮ ላይ መሰረታዊ ለውጥ አምጥተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የባለሙያዎቹ ጥቆማ እነዚህን ለመቀልበስ ሰላም ማስከበር በቀጥታ ጥቅም ላይ ሊውል አይገባም የሚል ኃሳብ አቅርቧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ነገር ግን ተፅዕኖ እስካለው ድረስ አንድ ተልዕኮ ቸል ሊለው ይገባል ብዬ አላምንም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚያ የአፍሪቃ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪ አለ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአፍሪቃ ኅብረት", "start": 4, "end": 14}, {"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 18, "end": 31}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የተደራጀ ወንጀል ተቃዋሚዎችን እና አል ሸባብን ወደ ወደ ፊት እየገፋቸው ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አል ሸባብን", "start": 22, "end": 29}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መንግሥት ይኸን ለመፍታት ደካማ በመሆኑ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ መፍትሔ ካልፈለገለት ማን ሊፈታው ነው", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚህ በተጨማሪ ግጭት ከተከሰተ በኋላ ከመታገል ይልቅ ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል የሚለው ኹነኛ መፍትሔ ይሻል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮን ለማሻሻል ጠንካራ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ ሪያና ፓኔራስ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት", "start": 0, "end": 18}], "person": [{"text": "ሪያና ፓኔራስ", "start": 70, "end": 78}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አምባሳደሯ የወጪ ቅነሳውን እንደ ታላቅ ስኬት ቢቆጥሩትም ተንታኞች ግን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ መፃኢ ፈተና ጠቋሚ ምልክት አድርገውታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁንና ሐላፊዋ አክለዉ እንዳሉት ወባ አሁንም ከዓለም በርካታ ሕዝብ ከሚገድሉ አምስት በሽታዎች አንዱ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚሕም ሰበብ የዘንድሮዉ የፀረ ወባ ቀን አብይ መርሕ በጣሙን የአፍሪቃ ሕፃናትን የሚፈጀዉን በሽታ ለመከላከል የሚደረገዉ ጥረት እንዲጠናከር የሚጠይቅ ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የዘንድሮዉ የፀረ ወባ ቀን", "start": 9, "end": 25}], "person": [{"text": "አብይ", "start": 26, "end": 29}], "location": [{"text": "የአፍሪቃ", "start": 39, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚንስቴር የወባ መከላከያ ዘርፍ አስተባባሪ ወይዘሪት ሕይወት ሰለሞን እንዳስታወቁት የፀረ ወባ ዕለት ኢትዮጵያ ዉስጥም ተከብሮ ነዉ የዋለዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚንስቴር", "start": 0, "end": 19}], "person": [{"text": "ሕይወት ሰለሞን", "start": 47, "end": 56}], "date": [{"text": "የፀረ ወባ ዕለት", "start": 66, "end": 76}], "location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 1, "end": 6}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከከሟቾቹ ከአምስት መቶ ሥልሳ ሺሕ የሚበልጡት ጨቅላ ሕፃናት ነበሩ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቬዥንና የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ ለነዚህ ተከሳሾች እንደ ልሳን አገልግለዋል ሲል የክስ ዝርዝሩ ይጠቅሳል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቬዥንና የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ", "start": 0, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶክተር መረራ ከኅዳር ቀን ዓ ም ጀምሮ እስር ላይ ይገኛሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መረራ", "start": 5, "end": 8}], "date": [{"text": "ከኅዳር ቀን ዓ ም ጀምሮ", "start": 9, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሦስቱም ተጠርጣሪዎች ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ስረዓቱን በኃይል እንናስወግዳለን በማለት እንደተንቀሳቀሱ የወንጀል ዝርዝሩ ያመለክታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶክተር መረራ በማዕከላዊ እስር ላይ እንደሚገኙ የሚናገሩት ጠበቃቸዉ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ደንበኛቸዉ በወንጀል መቅጫ መከሰሳቸዉ ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መረራ", "start": 5, "end": 8}, {"text": "ወንድሙ ኢብሳ", "start": 46, "end": 54}], "organization": [{"text": "በማዕከላዊ", "start": 9, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እሳቸዉ በሚመሩት ድርጅት ላይ የቀረበዉን ዉንጀላም መሰረተ ቢስ ክስ መሆኑን ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ስርዓቱ የኔን ስም ተጠቅሞ ዶክተር መረራን ለመጉዳት ያሰበበት ክስ ነዉ የሚሉት ደግሞ ሦስተኛ ተከሳሽ አቶ ጀዋር መሃመድ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መረራን", "start": 22, "end": 26}, {"text": "ጀዋር መሃመድ", "start": 67, "end": 75}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አቶ ጀዋር በአምስተኛ ደረጃ ላይ ክስ የተመሰረተበት የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ ሥራ አስኪያጅም ናቸዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጀዋር", "start": 3, "end": 6}], "organization": [{"text": "የኦሮሞ ሚድያ ኔትዎርክ", "start": 33, "end": 47}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ ግዜያት ሲወነጅለን ነበር የሚሉት አቶ ጃዋር የሚመሩትን ተቋም ከክሱ ነፃ መሆኑን ይናገራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "ጃዋር", "start": 43, "end": 46}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶክተር መረራ እስከ ትላንትና ድረስ ክስ ሳይመሰረትባቸዉ ለ ቀናት በእስር እንደቆዩ ጠበቃቸዉ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ገልጸዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መረራ", "start": 5, "end": 8}, {"text": "ወንድሙ ኢብሳ", "start": 62, "end": 70}], "date": [{"text": "እስከ ትላንትና", "start": 9, "end": 18}, {"text": "ለ ቀናት", "start": 36, "end": 41}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ትላንትና የዋስትና መብት እንዲጠበቅላቸዉ ስምንት ሰዓት ላይ ቀጠሮ ነበራቸዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ስምንት ሰዓት", "start": 26, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ የግድግዳ ጡፍ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኢትዮጵያ የቤተሰብ የበዓል አከባበር ሦስት ኢድ አልፈጥሮችን በሦስት የተለያዩ እስር ቤቶች አሳልፏል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ኢድ አልፈጥሮችን", "start": 27, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ጋዜጠኛ ኻሊድ ቤት ጎራ ብሎ የበዓል አከባበሩን ተመልክቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር", "start": 7, "end": 23}, {"text": "ኻሊድ", "start": 29, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የዜናነህ መኮንን የጤና መቃወስ ዜናነህ መኮንን ከ ዓ ም ጀምሮ ከጋዜጠኝነት በተለይም የኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ዘዴዎችን ተለይቶ አያውቅም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የዜናነህ መኮንን", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ዜናነህ መኮንን", "start": 1, "end": 10}], "date": [{"text": "ከ ዓ ም ጀምሮ", "start": 30, "end": 39}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መጀመሪያ በኢትዮጵያ ራዲዮ ቀጥሎ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና በራዲዮ በዝግጅቶች እና በዜና አቅራቢነት ለረጅም ጊዜ ያገለገለ አንጋፋ ጋዜጠኛ ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በኢትዮጵያ ራዲዮ", "start": 6, "end": 16}, {"text": "በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን", "start": 21, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ወደ እስራኤል ከተሰደደ በኋላም በተለያዩ የራዲዮ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች እና በኢንተርኔት የተለያዩ ዝግጅቶችን በማቅረብ ይታወቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "እስራኤል", "start": 3, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በኢየሩሳሌም የዶይቸ ቬለ ተባባሪ ዘጋቢ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ የመካከለኛው ምሥራቅን የፖለቲካ ዲፕሎማሲን ውጥንቅጥን በመዘገብ እና በመተንተን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢየሩሳሌም", "start": 0, "end": 7}, {"text": "የመካከለኛው ምሥራቅን", "start": 38, "end": 51}], "organization": [{"text": "የዶይቸ ቬለ", "start": 8, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዜናነህ ከጋዜጠኝነቱ በተጨማሪ የሁለት መጽሐፍት እና የግጥሞች ደራሲ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዜናነህ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ነጻነት የተሰኘው የበኩር ስራው በጣሊያን የአምስት ዓመት የወረራ ወቅት የነበረውን ጦርነት የሚያሳይ ታሪካዊ ልቦለድ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጣሊያን", "start": 20, "end": 25}], "date": [{"text": "የአምስት ዓመት", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሁለተኛ መጽሐፉ ከጣራው ስር ደግሞ የአዲስ አበባን ድብቅ የማህበራዊ ህይወት በልቦለድ ከሽኖ አቅርቧል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአዲስ አበባን", "start": 23, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጋዜጠኛው ከጎርጎሮሳዊው ጀምሮ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል የጣቢያ መክፈቻ እና በዝግጅቶች መግቢያነት የሚጠቀምባቸው ማስተዋወቂያዎች አንባቢም ነዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከጎርጎሮሳዊው ጀምሮ", "start": 6, "end": 18}], "organization": [{"text": "የዶይቸ ቬለ", "start": 19, "end": 26}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እውቁ ጋዜጠኛ ከጥቂት ወራት በፊት የገጠመው የኩላሊት ሕመም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከጥቂት ወራት በፊት", "start": 9, "end": 21}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዜናነህ ሁለቱም ኩላሊቶቹ አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ሐኪሞቹ የነገሩት ከጥቂት ወራት በፊት ነበር ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዜናነህ", "start": 0, "end": 4}], "date": [{"text": "ከጥቂት ወራት በፊት", "start": 46, "end": 58}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከኩላሊቶቹ ቢያንስ አንዱ በንቅለ ተከላ ካልተቀየረ የጤንነት ሁኔታው አሁን ካለበትም ሊከፋ እንደሚችልም አስጠንቅቀውታል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ስለ ጋዜጠኝነት ህይወቱ ስለ መጽሐፍቶቹ የህዝቡን እርዳታ ስለጠየቀበት የኩላሊት ህመሙ አውግቶናል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያውያን ውይይት በፓሪሱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በፈረንሳይ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በተካሄደ ውይይት ጥሪውን ያስተላለፈው ኤምባሲው ዜጎችን ለማገልገል ዝግጁ መሆኑንን አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፓሪሱ", "start": 15, "end": 19}, {"text": "በፈረንሳይ", "start": 32, "end": 38}], "organization": [{"text": "የኢትዮጵያ ኤምባሲ", "start": 20, "end": 31}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፈረንሳይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ዘርፎች ሀገራቸውን ሊያግዙ እንደሚገባ ተጠየቀ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ፈረንሳይ", "start": 0, "end": 5}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቡድኑ ወደኢትዮጵያ የገባው በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋባዥነት ሲሆን በዚህ አጋጣሚም ህክምና አከናውኗል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ወደኢትዮጵያ", "start": 4, "end": 11}], "organization": [{"text": "በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር", "start": 17, "end": 30}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቡና ፈላጊዉ ዓለም በተለይ በተፈጥሮ መንገድ ለሚያድገዉ የጫካ ቡና የሰጠዉ ትኩረት የኢትዮጵያን ደን ከዉድመት ይታደገዉ ይሆን", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያን", "start": 52, "end": 59}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለማችን የጫካ ወይም ወፍ ዘራሽ ቡናን የሚያመርቱ ሃገራት ሶስት ብቻ ናቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከእነዚህ ሃገራት አንዷ ደግሞ በሀገር በቀል የተፈጥሮ ደን ዉስጥ ይህን ቡናዋን በማብቀል ትታወቃለች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህችዉም ቡናን በዉድ ዋጋ ለጠጪዎች ማቅረቡን የሚያዉቅበት ዓለም በኩራት ጠቀም ባለ ገንዘብ የሚቸበችበዉ አረቢካ የተሰኘዉ ቡና መገኛ ምድር ኢትዮጵያ ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 88, "end": 93}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በመቶ የሚሆነዉ የተፈጥሮ ደን በእርሻ ሥራ ማስፋፊያ በሰዎች መኖሪያና በሰፈራ እንቅስቃሴዎች እንዳልነበር ሆኗል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በአሁኑ ወቅት ካለዉ የደን ሀብት በመቶዉ የሚገኘዉ በኦሮሚያ መስተዳድና አካባቢዉ ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኦሮሚያ", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጄፍሪ ያነጋገራቸዉ የጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ተቋም አማካሪ እንደሚሉት አማራጭ አጥቶ እንጂ ሕብረተሰቡ የደን ሀብቱን በመንከባከብ ሊያገኝ የሚችለዉን ጥቅም አልዘነጋዉም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጄፍሪ", "start": 0, "end": 3}], "organization": [{"text": "የጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ተቋም", "start": 12, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቡናዉ በዓለም ገበያ እዉቅና አግኝቶለት ኑሮዉን የሚያሻሽልበት አማራጭ ሲቀርብለት መተባበሩም ይህንኑ አመላካች ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህም ገበሬዎቹ ለዓለም ገበያ ለሚያቀርቡት ቡና ጥራት ትልቅ ዋስትና ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እንደዘገባዉ ጃፓኖች በፈጣን ባቡሮቻቸዉ ለሚጓዙ መንገደኞች ይህንን ከጅማ ዞን የተፈጥሮ ደን ዉስጥ የበቀለ ቡና ማቅረብ ከጀመሩ አራት ወራት ተቆጥረዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከጅማ ዞን", "start": 42, "end": 48}], "date": [{"text": "አራት ወራት", "start": 80, "end": 87}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለም ገበያ እጅግ ተፈላጊ የሆነዉ ወፍ ዘራሹ የጫካ ቡና ህልዉና እንዲቀጥልም የተፈጥሮ ደኑን መጠበቁ አማራጭ እንደሌለዉ ነዉ ግልፅ የሆነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ከሽያጩ ያገኙት ከበፊቱ የተሻለ ገቢ ትርጉም ሳይኖረዉ የቀረ አይመስም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ምንም እንኳን አንዳንዶቹ አሁንም ያገኙት ገቢ የእነሱን ወገብ በጣሽ ልፋትና የፈሰሰ ላብ እንደማያካክስ በግልፅ ቢናገሩም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ መልኩ እንቅስቃሴዉ ተጠናክሮ የኢትዮጵያ የጫካ ቡና ልዩ ሆኖ በዓለም ገበያ ሲቀርብም ደንን ከመራቆት መታደግ መቻሉም ትልቅ ግምት ይሰጠዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 22, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማብራሪያ በመስጠት የተባበሩንን የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አራርሳ ረጋሳን ከልብ እናመሰግናለን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት", "start": 20, "end": 43}], "person": [{"text": "አራርሳ ረጋሳን", "start": 62, "end": 71}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የደመራ በዓል አከባበር በጀርመን እንደ ብዙዎች ግምት በዚህ ክብረ በዓል ከ በላይ ሰዉ ነበር የተገኘዉ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "የደመራ በዓል", "start": 0, "end": 8}], "location": [{"text": "በጀርመን", "start": 15, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ዝግጅታችን በፍራንክፈርት እጅግ በርካታ ኢትዮጵያዉያን የተገኙበትን የደመራ በዓል ቃኝተን በአሁኑ ወቅት በአዉሮጳ ብሎም በጀርመን ስላለዉ የስደተኝነት ቀዉስ እናያለን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 11, "end": 19}, {"text": "በአዉሮጳ", "start": 69, "end": 74}, {"text": "በጀርመን", "start": 79, "end": 84}], "date": [{"text": "የደመራ በዓል", "start": 46, "end": 54}, {"text": "በአሁኑ ወቅት", "start": 60, "end": 68}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በየዓመቱም የከተማዉ ከንቲባ አልያም ሌሎች ከፍተኛ የጀርመን ባለስልጣናት በክብር እንግድነት ይጋበዙበታል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በየዓመቱም", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "የጀርመን", "start": 32, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዘንድሮ የፍራንክፈርቱ ደመራ በዓል ላይ በክብር እንግድነት የተጋበዙት አዲስ ተሾመዉ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጀነራል ምህረትዓብ ሙሉጌታም ነበሩ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዘንድሮ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ደመራ በዓል", "start": 14, "end": 21}], "location": [{"text": "የፍራንክፈርቱ", "start": 5, "end": 13}, {"text": "የኢትዮጵያ", "start": 53, "end": 59}], "person": [{"text": "አዲስ ተሾመዉ", "start": 44, "end": 52}, {"text": "ምህረትዓብ ሙሉጌታም", "start": 70, "end": 82}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከቀኑ አስር ተኩል ሲሆን ምዕመናኑ ትልቁን ደመራ ከበዉ ዘማሪዎች ልብሳቸዉን ለብሰዉ ደመራዉ በተደመረበት ሰፊ ሜዳ ላይ ተሰበሰቡ ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከቀኑ አስር ተኩል", "start": 0, "end": 11}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ክብረ በዓሉም በፍራንክፈርት ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን አስተዳዳሪ በአባ ኃይለመለኮት ተስፋ ማርያም በይፋ ተጀመረ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 9, "end": 17}], "organization": [{"text": "ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን", "start": 18, "end": 45}], "person": [{"text": "ኃይለመለኮት ተስፋ ማርያም", "start": 57, "end": 73}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በፍራንክፈርት ደግሞ በየዓመቱ እንደዚሁ ከ ዓመት ጀምሮ በታላቅ ነዉ የሚከበረዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "በየዓመቱ", "start": 13, "end": 18}, {"text": "ከ ዓመት ጀምሮ", "start": 25, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በመጀመርያዎቹ ዓመታት የጀርመን ከፍተኛ ባለስልጣናት የፍራንክፈርት ከተማ ምክት ከንቲባ እየመጣ አብሮን አክብሮአል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በመጀመርያዎቹ ዓመታት", "start": 0, "end": 13}], "location": [{"text": "የጀርመን", "start": 14, "end": 19}, {"text": "የፍራንክፈርት ከተማ", "start": 33, "end": 45}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የደመራዉም አከባበር ልክ እንደ ሀገራችን ነዉ ደስ ይላል ሕዝቡም ደስተኛ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በአባ ኃይለ መለኮት በጀርመን ብሎም በአዉሮጳ የወቅቱ ያለዉን የስደት ቀዉስ በተመለከተ ቤተ ክርስትያኒቱ ምዕመኑ ሁሉ ስለ ችግሩ እንደሚያስብ እንደሚፀልይ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኃይለ መለኮት", "start": 4, "end": 12}], "location": [{"text": "በጀርመን", "start": 13, "end": 18}, {"text": "በአዉሮጳ", "start": 23, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሁላችንም አይተናል ሰምተናል በተለይ በመካከለኛዉ ምሥራቅ ያለዉ ችግር በሶርያ በአፍጋኒስታን በኤርትራ እንደዚሁ ከባድ የስደት መከራ ነዉ ያለዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመካከለኛዉ ምሥራቅ", "start": 23, "end": 35}, {"text": "በሶርያ በአፍጋኒስታን በኤርትራ", "start": 44, "end": 63}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጀርመኖችም ሁኔታዉ የሁለተኛዉን ዓለም ጦርነት ያስታዉሳል ነዉ የሚሉት በቤተ ክርስትያናችን እንፀልያለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በአሁኑ ጊዜም ከአዉሮጳ ሀገራት በበለጠ ስደተኞችን የምትቀበለዉ ጀርመን ናት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ከአዉሮጳ", "start": 9, "end": 14}, {"text": "ጀርመን", "start": 40, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሄ እንግዲህ በሀገራችን በመላዉ ኢትዮጵያ በድምቀት የሚከበር አንዱ በዓል ነዉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 21, "end": 26}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሄ የሁሉም የክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች በዓል ስለሆነ በጣም ደስ የሚል ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ በተለይ በዉጭ በጀርመን ሃገር ሁሉ ተሰብስቦ እንዲህ ሲያከብር ሳይ በጣም ነዉ ደስታ የተሰማኝ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን", "start": 13, "end": 18}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለኔ ደግሞ በተለይ በጀርመን ሳከብር የመጀመርያዬም ስለሆነ በጣም ተደስቻለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዓለም ላይ ሀገራት የሚሰደዱ ሰዎችን ተቀብሎ ማስተናገድ ዓለማቀፍ ሕግ ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ዘማሪ አስካለ ማርያም ደመራን በፍራንክፈርት ስታከንር ይህ ለሦስተኛ ጊዜ ነዉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን", "start": 0, "end": 27}], "person": [{"text": "አስካለ ማርያም", "start": 32, "end": 41}], "date": [{"text": "ደመራን", "start": 42, "end": 46}], "location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 47, "end": 55}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በድምቀት አክብረናል የተለያዩ ኃይማኖታዊ ክንዉኖችን በማድረግ አሳለፍን የከርሞ ሰዉ ይበለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በስደት ሀገር ላይ ሆነን እንደዚህ በዝማሪ በተለያዩ ባህላዊ ክንዉኖች ታጅበዉ ህዝቡም የሀገር ባህል ልብሱን ለብሶ ተዉቦ ነዉ የተገኘዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እዚህ የተወለዱትንም ልጆቻችንን ባህላቸዉንና ወጋቸዉን እንዲያዉቁ የባህል ልብስን አድርገዉ ነዉ የመጡት በጣም ደስ ይል ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ባቡር ዉስጥ ሆነዉ ፎቶ ሲያነሱም አይቻለሁ ጀርመናዊዉ ዮሴፍ ዩስት መስቀል በዓልን በፍራንክፈርት ሲያከብሩ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነዉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዮሴፍ ዩስት", "start": 34, "end": 41}], "date": [{"text": "መስቀል በዓልን", "start": 42, "end": 51}], "location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 52, "end": 60}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ በባዕድ ሀገር ይህን ያህል ሰዉ ይገኛል ብዬ አልገምትም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ምዕመናኑ ስላሉ ነዉ አባቶች ወደዚህ የመጡት ምዕመናኑ ስላሉ ነዉ ቤተ ክርስትያንዋ ወደዚህ የመጣችዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ በዓል ብዙ እሴት ያለዉ ነዉ ለዚህ ሀገርም ቢሆን ጀርመን የክርስትያኖች ሀገር ነች እና ነዋሪዉ ይህን ሲያይ ይደሰታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 34, "end": 38}]}}, "schema": []} |
| {"input": "መላከ ስብሃት ተክሌ ሲራክ ጀርመን በርካታ የዉጭ ዜጋ መኖሩን ሀገሪትዋ ለስደተኞች በርዋን መክፈትዋ በተመለከተ የጀርመን ታላቅነት ያሳያል ሲሉ ነዉ የገለፁት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መላከ ስብሃት ተክሌ ሲራክ", "start": 0, "end": 16}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 17, "end": 21}, {"text": "የጀርመን", "start": 70, "end": 75}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ጉዳይ የነሱ ጉዳይ ሆኖ የሚያስፈልገዉን ነገር አሟልተዉ ተቀብለዉ አስተናግደዉ ማስቀመጣቸዉ በጣም የሚደነቁ ህዝቦች ናቸዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ወ ሮ መብራት በፍራንክፈርት ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ስትመሰረት ጀምሮ ወደዚች ቤተ ክርስትያን እንደሚሄዱ ነዉ የነገሩን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መብራት", "start": 4, "end": 8}], "location": [{"text": "በፍራንክፈርት", "start": 9, "end": 17}], "organization": [{"text": "ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን", "start": 18, "end": 45}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህች ቤተ ክርስትያን ስትመሰረት ጀምሮ ወደዚህ ቤተ ክርስትያን እመጣለሁ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የብሪታንያ መንግሥት በበኩሉ የየመን መንግሥት አቶ አዳርጋቸዉን ለኢትዮጵያ አሳልፎ መስጠቱን የጄኔቫ ሥምምነትን የጣሰ ብሎታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የብሪታንያ", "start": 0, "end": 6}, {"text": "ለኢትዮጵያ", "start": 40, "end": 46}, {"text": "የጄኔቫ", "start": 58, "end": 62}], "person": [{"text": "አዳርጋቸዉን", "start": 32, "end": 39}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በአቶ አንዳርጋቸዉ ላይ ግርፋት ወይም ሌላ በደል እንዳይፈፀምባቸዉ ከኤምባሲና ከሕግ ባለሙያዎች ጋር የመነጋገር መብታቸዉ እንዲጠበቅ ጠይቋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አንዳርጋቸዉ", "start": 4, "end": 11}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አዉሮጳ እና ሰሜን አሜሪካ የሚኖረዉ ኢትዮጵያዊ በየከተማዉ ባደረገዉ የተቃዉሞ ሠልፍ የአቶ አንዳርጋቸዉን መያዝና መጋዝ አዉግዟል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አዉሮጳ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "ሰሜን አሜሪካ", "start": 8, "end": 16}], "person": [{"text": "አንዳርጋቸዉን", "start": 57, "end": 65}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ መንግሥትን ባለሥልጣናትን ሥለ ጉዳዩ ለማነጋገር ቢቻል በዚሕ ዉይይት እንዲሳተፉ ለመጋበዝ ለተከታታይ ቀናት ሞክረን ነበር ያገኘናቸዉ እስተያየት ለመስጠት ፈቃደኛ አይደሉም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "ለተከታታይ ቀናት", "start": 63, "end": 73}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የእርምጃዉ ሕጋዊ ሠብኣዊና ፖለቲካዊ እድምታ የዛሬ ዉይይታችን ትኩረት ነዉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከ ዓመት ገደማ በፊት ሚሊዮን ሰዎች ናቸው በልብ ድካም ወይም በስኳር በሻታ ሳቢያ ሕይወታቸውን ያጡት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከ ዓመት ገደማ በፊት", "start": 0, "end": 13}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከእነዚህም መካከል ከሞላ ጎደል ገሚሱ ለምሳሌ ያህል ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑት ዓመት ሳይደፍኑ ነው ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ዓመት ሳይደፍኑ", "start": 48, "end": 57}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሞቱትም በካንሠር በልብ ድካም በሰውነት ውስጥ የደም የዝውውር ሳንክ እና በስኳር በሽታ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ድርጅቱ እንደሚያስገነዝበው ከሆነ ከመደበኛ በሽታዎች ይልቅ ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው በቀላሉ ሊገቱ የሚችሉት ናቸው የጤና ጠንቆች የሆኑት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ትምባሆ የአልኮል መጠጥና አለመንቀሳቀስ ለተጠቀሰው የሥልጣኔ በሽታ ሰፊ ድርሻ አላቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በምግብ ላይ ጨው ማብዛትና የደም ጋፊት ማየልም ዕድሜን እንደሚያሳጥሩ የሚያጠራጥር አልሆነም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እ ጎ አ እስከ በዚሁ የሥልጣኔ በሽታና ፍጻሜው ሳቢያ በሚያድጉ አገሮች የ ቢሊዮን ዶላር ያህል ኪሣራ ማስከተሉ የማይቀር ነው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እ ጎ አ እስከ", "start": 0, "end": 9}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ታዲያ ተደጋጋሞ የሚሰጠው ምክርም ሆነ ማስጠንቀቂያ ችላ ስለሚባል ሊሆን ይችላል የሥነ ቴክኒኩ ዓለም ተጨባጭ ያለውን ማስገንዘቢያ ይዞ ለመቅረብ የተገደደው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚያ የኤሌክትሮኒክስ ዐውደ ርእይ ላይ ከ ያላነሱ በዋናነት የሚጠቀሱ የረቂቅ ኤልክትሮኒክስ ውጤቶች መቅረባቸውም ነው የተገለጠው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በግዙፉ ማለትም ካሬሜትር ስፋት ባለው የዐውደ ርእይ ቦታ እጅግ ዘመናዊ የተሰኙ አውቶሞቢሎችም ቀርበዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የጀርመኑ ሜርሰደስ ቤንዝ በላስ ቬጋስ ጎዳና ያለ ዘዋሪ የሚሽከረከር አውቶሞቢል አቅርቦ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የጀርመኑ ሜርሰደስ ቤንዝ", "start": 0, "end": 15}], "location": [{"text": "በላስ ቬጋስ", "start": 16, "end": 23}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሙሉ አውቶማቲክ ተሽከርካሪ ያለአሽከርካሪ ተንቀሳቅሶ በአውቶሞቢሎች ማቆሚያ ሥፍራ ቦታ ፈልጎ ያላንዳች ሳንክ መቆም እንደሚችል አሳይቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በተመሳሳይ ሁኔታ አውዲ አውቶሞቢልም ይህን ማድረግ እንደሚችል በዐውደ ርእዩ ላይ ለመታዘብ ተችሏል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "አውዲ አውቶሞቢልም", "start": 11, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እንዲሁም የደቡብ ኮሪያው ሂዩንዴይ የተለያዩ የአውቶሞቢል ክፍሎች በልዩ የእጅ ሰዓት ትእዛዝ የሚንቀሳቀሱበትን ሁኔታ አሳይቷል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የደቡብ ኮሪያው ሂዩንዴይ", "start": 6, "end": 21}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከብስክሌተኞች ቆብ ብርሃን ይንጸባረቅና ፊት ለፊት የሚመጣ ቮልቮ ተሽከርካሪ ካለ ስልኩ የመንቀጥቀጥም ሆነ የንዝረት ምልክት ይሰጣል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት ቆቡ አሁንም ተጨማሪ ፍተሻ እንደሚያሻው ቮልቮ አስታውቋል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ቮልቮ", "start": 45, "end": 48}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚያው የተጠቃሚዎች የኤልክትሮኒክስ ዐውደ ርእይ የስፌት መኪናም በካሜራ ርዳታ ቅድን ጥለትን እንደ መራጩ ፍላጎት አሳምሮ ራሱ መስፋትም መጥለፍም እንደሚችል ታይቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዓይን መንጽር ተንቀሳቃሽ ምስልና የመሳሰለው የሚታይበት ኢምንት የቴሌቭዥን ሣጥን ሆኖም ያገለግላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በባርሴሎና እስፓኝ ከዚያም በሃኖፈር ጀርመን ዘንድሮ ምን ተጨማሪ አዳዲስ የኤልክትሮኒክስ ውጤቶች ይቀርቡ ይሆን ጊዜው ሲደርስ የምንመለከተው ይሆናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በባርሴሎና እስፓኝ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "በሃኖፈር ጀርመን", "start": 17, "end": 27}], "date": [{"text": "ዘንድሮ", "start": 28, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የስፖርት ዘገባ መጋቢት ቀን ዓ ም በስፔን ላሊጋ ክሪያስቲያኖ ሮናልዶ በ ደቂቃ ሐትሪክ በመሥራት ለቡድኑ ግቦችን አስቆጥሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "መጋቢት ቀን ዓ ም", "start": 10, "end": 21}, {"text": "በ ደቂቃ", "start": 44, "end": 49}], "location": [{"text": "በስፔን", "start": 22, "end": 26}], "person": [{"text": "ክሪያስቲያኖ ሮናልዶ", "start": 31, "end": 43}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 19, "end": 25}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 39, "end": 41}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "date": [{"text": "ዛሬ", "start": 20, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከድምፅ ሰጭዎቹ አብዛኛዎቹ እቅዱን ቢቃወሙም ድምጹን ለመስጠት የወጣው ህዝብ ቁጥር ከ በመቶ በማነሱ ህዝበ ውሳኔው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በስተሰሜን ስሎቫክያ በስተሰሜን ምዕራብ ኦስትሪያ በስተምዕራብ ስሎቬንያ በስተደቡብ ምዕራብ ክሮኤሽያ እና በስተደቡብ ሰርቢያ በስተምሥራቅ ሩሜንያ በስተሰሜን ምሥራቅ ደግሞ ዩክሬን ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በስተሰሜን ስሎቫክያ በስተሰሜን ምዕራብ ኦስትሪያ በስተምዕራብ ስሎቬንያ በስተደቡብ ምዕራብ ክሮኤሽያ", "start": 0, "end": 62}, {"text": "በስተደቡብ ሰርቢያ በስተምሥራቅ ሩሜንያ", "start": 66, "end": 90}, {"text": "ዩክሬን", "start": 107, "end": 111}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሀንጋሪ የአሁኑን ድንበርዋን የያዘችው ከግዛትዋ በመቶውን ከህዝብዋ ደግሞ በመቶውን ካሳጣት ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀንጋሪ", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከጦርነቱ በኋላ በኮሚንስቶች ጎራ ስር የወደቀችው ሀንጋሪ የምሥራቁ ጎራ ሲፈረካከስ በጥቅምት ዴሞክራሲያዊ ምክርቤታዊ ሪፐብሊክ ሆነች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀንጋሪ", "start": 31, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም የአዉሮጳ ኅብረት የሆነችው ሀንጋሪ ወደ ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ አላት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳዊው ዓ ም", "start": 0, "end": 12}], "organization": [{"text": "የአዉሮጳ ኅብረት", "start": 13, "end": 23}], "location": [{"text": "ሀንጋሪ", "start": 30, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ድምፅ ለመስጠት ከወጡት ሀንጋርያውያን በመቶው ወይም ሚሊዮኑ እቅዱን ተቃውመዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁንና ድምጽ የሰጠው ህዝብ ቁጥር በመቶ ብቻ በመሆኑ ህዝበ ውሳኔው ውድቅ ተደርጓል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ያም ሆኖ ኦርባን ለፓርቲያቸው ለፊዴስዝ ደጋፊዎች ባሰሙት ንግግር ውጤቱን እጹብ ድንቅ ብለውታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦርባን", "start": 6, "end": 10}], "organization": [{"text": "ለፊዴስዝ", "start": 19, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በንግግራቸው የህዝበ ውሳኔውን ተቀባይነት አለማግኘት ግን ፈጽሞ አላነሱም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ታይቶ የማይታወቅ የተባለ ስደተኛ በገባበት ባለፈው ዓመት ድንበሯን በመዝጋት የመጀመሪያዋ የምሥራቅ አውሮጳ ሀገር ናት ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፈው ዓመት", "start": 48, "end": 56}], "location": [{"text": "የምሥራቅ አውሮጳ", "start": 77, "end": 87}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እርምጃው በአውሮጳ ኅብረት ቢወገዝም የሀንጋሪ መንግሥት ከዚህ አቋሙ አሁንም ፍንክች አላለም ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "በአውሮጳ ኅብረት", "start": 6, "end": 16}], "location": [{"text": "የሀንጋሪ", "start": 23, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከእሁዱ ህዝበ ውሳኔ በኋላም ኦርባን ግባቸውን ለማሳካት በመጪዎቹ ቀናት ህገ መንግሥታዊ ማሻሻያዎችን ለማድረግ የሚያስችሉ ህጎችን እንደሚያወጡ እና እንደሚሰሩም አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከእሁዱ", "start": 0, "end": 4}, {"text": "በመጪዎቹ ቀናት", "start": 35, "end": 44}], "person": [{"text": "ኦርባን", "start": 18, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኦርባን መንግሥታቸው አሁንም የህብረቱን እቅድ መቃወሙን እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦርባን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጥያቄው ብራሰልስ አሁን የብዙሃኑን ውሳኔ ይቀበላል አይቀበልም ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ብራሰልስ", "start": 5, "end": 10}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኦርባንን ማስፈራሪያ እና አዝማሚያቸውን የብራሰልስ ባለሥልጣናት እንደ ዋዛ አላለፉትም ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "የኦርባንን", "start": 0, "end": 6}], "location": [{"text": "የብራሰልስ", "start": 26, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እጅግ ዝቅተኛው የምርጫ ተሳትፎ የሌሎችን መብት የሚጋፉ ህዝበ ውሳኔዎች የአውሮጳ ፖለቲካ የሚካሄድበት መንገድ አለመሆኑን በድጋሚ ያሳያል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የአውሮጳ", "start": 45, "end": 50}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እዚህ ጥያቄው ህዝበ ውሳኔ ሳይሆን አንድ አምባገነን መሪ ለፀረ የውጭ ዜጋ መርሁ ምኞት እና ፍላጎት ማረጋጋጫ ማግኘት ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ህብረቱ እስከ መጪው የጎርጎሮሳውያኑ ዓም መጨረሻ ደግሞ ሺህ ያህሉን ለአባላቱ ለማከፋፈል አቅዷል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እስከ መጪው የጎርጎሮሳውያኑ ዓም መጨረሻ", "start": 5, "end": 30}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የህብረቱ አባል ሀገራት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባሳለፉት ውሳኔ መሠረት ሀንጋሪ ስደተኞችን መቀበል አለባት ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀንጋሪ", "start": 50, "end": 54}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሀንጋሪ ግን ይህን በመቃወም አቤቱታዋን ለአዉሮጳ የበላይ ፍርድ ቤት አቅርባ ነበር ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ሀንጋሪ", "start": 0, "end": 4}], "organization": [{"text": "ለአዉሮጳ የበላይ ፍርድ ቤት", "start": 25, "end": 42}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚያ በኋላ ደግሞ በእቅዱ ላይ ህዝበ ውሳኔ ጠራች ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሀንጋሪያዊው የፖለቲካ ሳይንቲስ ጋቦር ቶሮክ አሁን ሊተኮርበት የሚገባው ዋናው ጉዳይ ውጤቱ ነው ይላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጋቦር ቶሮክ", "start": 20, "end": 27}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ውድቅ ከሆነው ህዝበ ውሳኔ በኋላ ተቃዋሚዎቹ የግራ እና የቀኝ ፓርቲዎች ኦርባን ከሥልጣን ይውረዱ እያሉ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦርባን", "start": 45, "end": 49}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሀገሪቱ አንድ ላይ ናት ዋናው ነገር ብዙሀኑ ኮታውን እምቢ ሲል ድምጹን መስጠቱ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በመቶ የሚሆነው ህዝብ ለህዝበ ውሳኔው ደንታ አልነበረውም ወይም በጥያቄው አልተስማማም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እኚህ አስተያየት ሰጭ ደግሞ ኦርባን እስካሁን ከተናገሩት በላይ የህዝበ ውሳኔው ውጤት ሊያመጣ የሚችለውን ነገር ያብራሩልን ሲሉ ጠይቀዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ኦርባን", "start": 18, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ቪክቶር ኦርባን ውጤቱ በብራሰልስ ምን እንደሚያስከትል አንድ የተጨበጠ ነገር መናገር ከቻሉ የበለጠ እናውቃለን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቪክቶር ኦርባን", "start": 0, "end": 9}], "location": [{"text": "በብራሰልስ", "start": 14, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ማንም ምንም እስካልተናገረ ድረስ እኛ የምናውቀው ህዝበ ውሳኔው ተቀባይነት እንደሌለው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ተቃዋሚዎች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እንዲሁም የመብት ተሟጋቾች ህዝቡ ድምጹን ለመስጠት እንዳይወጣ ሲቀሰቅሱ ነበር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከተሰጠው ድምፅም ከ ሺህ በላይ የሚሆነው ተቀባይነት አላገኘም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከህዝበ ውሳኔው በፊት መንግሥት ለቅስቀሳ የተጠቀመባቸው የቴሌቪዥን ማስታወቂያዎች ስደተኞችን ከአሸባሪነት እና ከወንጀል ጋር የሚያያዙ ነበሩ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሀንጋርያውያን አብዛኛው ህዝብ ስለ መጻኤ እድሉ አለመጨነቁ አሳስቧቸዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከአውሮጳ ኅብረት ጋር በጀመሩት እሰጣ ገባ የቀጠሉት ኦርባን ግባቸውን ለማሳካት እወስዳለሁ ያሏቸው እርምጃዎች በርካታ ትችቶች እየተሰነዘሩባቸው ነው ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ከአውሮጳ ኅብረት", "start": 0, "end": 10}], "person": [{"text": "ኦርባን", "start": 33, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት ጠቅላይ ሚንሥትር አቢይ አህመድ የአምቦ ጉብኝት እና የኅብረተሰቡ የለውጥ ተማጽኖን ይዳስሳል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አቢይ አህመድ", "start": 32, "end": 40}], "location": [{"text": "የአምቦ", "start": 41, "end": 45}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን እንዲያነሱ የለውጥ አቅጣጫቸውንም እንዲያመላክቱ የሚወተውቱ ጥያቄዎች በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እየተነሱ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አቢይ አህመድ", "start": 11, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከተለያዩ የማኅበረሰቡ አባላት ጋር ከጀመሩት ንግግር ባሻገር ሌሎች ጉዳዮችን ለመመልከት ጊዜ ያስፈልጋቸዋል ሲሉ የሚሞግቱም አሉ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ረቂቁ በኢትዮጵያ ገዢው መንግሥት ሰብአዊ መብቶችን እንዲያከከብር ብሎም ለመልካም አስተዳደር ትኩርት እንዲሰጥ ይጠይቃል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 4, "end": 10}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሳምንቱ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች መነጋገሪያ ከኾኑ ጉዳዮች መካከል የጠቅላይ ሚንሥትር አቢይ አህመድ በአንቦ ከተማ ያደረጉት ንግግር ይገኝበታል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በሳምንቱ", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "አቢይ አህመድ", "start": 56, "end": 64}], "location": [{"text": "በአንቦ ከተማ", "start": 65, "end": 73}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች የጠቅላይ ሚንሥትሩ ንግግርን በሥፍራው ተገኝተው ያደመጡ ሲኾን ይኽን መልእክት የያዘው የቪዲዮ ምስልም በትዊተር እና ፌስቡክ ተንሸራሽሯል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በጠቅላይ ሚንሥትሩ ንግግር በመደመም አድናቆት የሰጡም ትችት እና ተቃውሞ የሰነዘሩም ነበሩ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በትዊተር እና በፌስቡክ ብሎም በዋትስአፕ ከተሰጡት የድጋፍ እና የትችት አስተያየቶች የትዊተሮቹን እናስቀድም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የቀድሞ የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጅ አቢይ ተክለማርያም በትዊተር ገጹ ቀጣዩን መልእክት በእንግሊዝኛ አስፍሯል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የአዲስ ነገር ጋዜጣ", "start": 5, "end": 17}], "person": [{"text": "አቢይ ተክለማርያም", "start": 23, "end": 34}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አቢይ ሰዎችን ማነጋገር ይወዳል በማለት ይንደረደራል አቢይ ጠቅላይ ሚንሥትር አቢይን ሲገልጣቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አቢይ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "አቢይ", "start": 33, "end": 36}, {"text": "አቢይን", "start": 48, "end": 52}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ስትል ጽሑፏን የጀመረችው ሐና ጫላ ፦ የቀድሞው ሰርዐት ስትሉ ከዶክተር አብይ በፊት የነበረውን ኢህአዴግ ነው የምናስገባው ወይስ ደርግን ነው", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሐና ጫላ", "start": 16, "end": 21}, {"text": "አብይ", "start": 45, "end": 48}], "organization": [{"text": "ኢህአዴግ", "start": 60, "end": 65}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እናመሰግናለን ክቡር ጠቅላይ ምኒስትር አሁን ከሁሉም ነገር በላይ የሆነው አንድነትና ሰላም እየሸተተን ነው በሞገስ ሀረጎት የተሰጠ አስተያት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አብይ የበፊቱን በሚያወግዝ መልኩ ከአሁን በኃላ በሚሉ ቃላቶች የታጨቀ ንግግር ነው የሚናገረው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አብይ", "start": 0, "end": 3}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በከዚህ በፊቱም አመራር ላይ እኮ እሱም ነበረ አሁን መቼስ አዲስ ጭንቅላት አላስገጠመ ብሏል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ኤች አር የተባለው የውሳኔ ሐሳብ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መምሪያ ምክር ቤት መጽደቁ በሣምንቱ ዋና የመነጋገሪያ የነበር ርእሰ ጉዳይ ነበር ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ኤች አር", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "በዩናይትድ ስቴትስ", "start": 21, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ውሳኔ ሐሳቡ በኢትዮጵያ የተፈጸሙ ግድያዎች እንዲጣሩ የታሰሩ እንዲፈቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ እና አፋኝ የተባሉ ሕግጋት እንዲሻሩ ይጠይቃል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በኢትዮጵያ", "start": 8, "end": 14}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የውሳኔ ሐሳቡ ከመጽደቁ ቀደም ባሉት ጊዜያት በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የምክር ቤት አባላቱን ለማሳመን ከፍተኛ ዘመቻ ተከናውኗል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዘመቻው ተሳታፊዎች በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ የኮንግሬስ አባላትን የትዊተር አድራሻ በማያያዝ ድጋፍ እንዲሰጡ በተደጋጋሚ ወትውተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በዩናይትድ ስቴትስ", "start": 13, "end": 24}], "organization": [{"text": "የኮንግሬስ", "start": 30, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የውሳኔ ሐሳቡ መጽደቁ የዘመቻው ተሳታፊዎችን እና ሌሎች የውሳኔው ደጋፊዎችን እጅግ አስደስቷል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ማይክ ኮፍማን ፦ በኮሎራዶ ግዛት የስድስት የምርጫ ወረዳዎች ተወካይ ሲኾኑ ክሪስ ስሚዝ የኒው ጄርሲ አራተኛውን የምርጫ ወረዳ ይወክላሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማይክ ኮፍማን", "start": 0, "end": 8}, {"text": "ክሪስ ስሚዝ", "start": 47, "end": 54}], "location": [{"text": "በኮሎራዶ ግዛት", "start": 11, "end": 20}, {"text": "የኒው ጄርሲ", "start": 55, "end": 62}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እነዚህ ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባላትን ኢትዮጵያውያን ውለታችሁን መቼም አንረሳም ሲሉ አወድሰዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 9, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፕራውድ ኢትዮጵያ በሚል የትዊተር አድራሻ ለማይክ ኮፍማን የቀረበ መልእክት እንዲህ ይነበባል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 5, "end": 10}], "person": [{"text": "ለማይክ ኮፍማን", "start": 26, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በትጋት ላደረጉት በተጨቆነው የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ስም እጅግ በጣም አመሠግናለሁ ማለት እፈልጋለሁ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 18, "end": 24}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በሁለቱ ፖለቲከኞች እና የውሳኔ ሐሳቡን ያጸደቁትን የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፖለቲከኞች ያወገዙም አሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 32, "end": 43}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ውሳኔው ወቅቱን ያልጠበቀ እና ያልተገባ ነው ሲል ተችቷል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አሁን ገና የሰላም አየር መተንፈስ መጀመራችንን እንደሰሙ አፀደቅን ምናምን እሚሉን", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በውሳኔ ሐሳብ የተነሱትን ጥያቄዎች በተመለከተም ጽሑፉን ሲቀጥል ፦ የአሁኑ ጠ ሚ እንደሚያደርጋቸው ባለሙሉ ተስፋ ነን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዘር ተከፋፍለን አንዱ በይ ሌላው ተመልካች የሚል አስተያየት አስፍሯል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጉራቻ ጉማባሱ የተባለ አስተያየት ሰጪ ፦ ለወያኔዎቹ የመጨረሻዉ የራስ ምታትና ኮንትሮባንዳቸውን ዋጋ ያሳጣ ውሳኔ ስለሆነ ይወተውታሉ ግን ማምለጥ አይችሉም ብሏል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጉራቻ ጉማባሱ", "start": 0, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ ችግር በኢትዮጵያውያን እንጂ በአሜሪካውያን ሊፈታ አይችልም የወርቁ ዋንታላ አስተያት ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "person": [{"text": "የወርቁ ዋንታላ", "start": 44, "end": 53}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ወያኔዎች ምንም አይነት በደል ካልሰሩ የተሰኘውን ሕግ ለምን እንደዚ አጥብቀው ጠሉት", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ማይክ ሐረር ፦ የኢትዮጵያ አለቃ አሜሪካ ሳትሆን ህዝቦቿ ናቸው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ማይክ ሐረር", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 10, "end": 16}, {"text": "አሜሪካ", "start": 21, "end": 25}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሰብአዊ መብት ካወቁ በሶርያ ምንም በማያውቁት ህፃናት ላይ ቦምቦችን ለምን ያዘንባሉ ሲል ዮሴፍ ደሳለኝ ፦ መግለጫ ብቻ ከሆነ ለምን እንዳይፀድቅ ጣሩ", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በሶርያ", "start": 13, "end": 17}], "person": [{"text": "ዮሴፍ ደሳለኝ", "start": 56, "end": 64}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለማስፈፀም የምሯሯጡት ዲያስፖራዎች ፀባቸው ከኢህአዴግ ጋር ነዉ ወይስ ከኢትዮጲያ እስቲ ይንገሩን ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "ከኢህአዴግ", "start": 27, "end": 33}], "location": [{"text": "ከኢትዮጲያ", "start": 44, "end": 50}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዓላማዉ የኢትዮጲያን መንግስት ስልጣንና ተግባር በመድፈቅ ሙሉ በሙሉ በምዕራባዉያን ሕግ ለመተካት ያለመ ተግባር ነዉ ብሏል ፡፡", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጲያን", "start": 5, "end": 12}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ክሪስቶፈር መኮንን ደግሞ ፦ ኤች አር ሕግ እንዲኾን ደግሞ እንግፋ የሚል አስተያየት ሰጥቷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ክሪስቶፈር መኮንን", "start": 0, "end": 11}], "organization": [{"text": "ኤች አር", "start": 18, "end": 23}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከጥንቷ የሮማ ገዢዎች ዘር የሚወርሰዉ ያ ወጣት የቅዱስ ሮማ ሥርወ መንግሥት ከተሰኘዉ ጎራ ተሠልፎ ሲዋጋ ቡድኑ ተሸንፎ ከተማይቱ በጣሎቶቹ ተማረከች ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የሮማ", "start": 5, "end": 8}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የጳጳሱ ታማኞች ይባሉ የነበሩት አሸናፊዎቹ ዳንቴ አምስት ሺሕ ፍሎሪን የፍሎሬንሶች ገንዘብ እንዲከፍል አለያም በእሳት ተቃጥሎ እንዲገደል ፈረዱበት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንቴ", "start": 27, "end": 30}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሕ የሥነፅሁፍ በረከቱ ዳንቴን በወገኖቹ ዘንድ ኢል ሶሞ ፖኤታ ፥", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንቴን", "start": 15, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ልዕለ ገጣሚ ሲያሰኘዉ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ፔትሬርክና ከቦካሺዮ ጋር ተደምሮ የኢጣሊያ ሥነፅፍ ዘዉዶች የሚል አክብሮት አስችሮታል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢጣሊያ", "start": 52, "end": 57}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለዳንቴ ኢጣሊያ በተለይም ፍሎሬንስ ዉስጥ የተለያዩ መታሰቢያ ሐዉልቶች ቆመዉለታል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ለዳንቴ", "start": 0, "end": 4}], "location": [{"text": "ኢጣሊያ", "start": 5, "end": 9}, {"text": "ፍሎሬንስ", "start": 16, "end": 21}]}}, "schema": []} |
| {"input": "እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ መጀመሪያ የተበየነበት ፍርድ የተነሳለት ግን ባለፈዉ አመት ሰኔ ነበር ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ መጀመሪያ", "start": 0, "end": 28}, {"text": "ባለፈዉ አመት ሰኔ", "start": 51, "end": 62}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዳንቴ በሕወቱ ኮሞዲያ ያለዉን መፅሐፉን የመጀሪያዉ የሕወት ታሪክ ፀሐፊዉ ቦካሺዮ ዲቪና ያከለበትን ቅኔ የሮማዉ ወኪላችን ተኽለ እግዚ ገብረየሱስ ባጭሩ ያወጋን ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዳንቴ", "start": 0, "end": 3}, {"text": "ቦካሺዮ ዲቪና", "start": 46, "end": 54}, {"text": "ተኽለ እግዚ ገብረየሱስ", "start": 76, "end": 90}], "location": [{"text": "የሮማዉ", "start": 65, "end": 69}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ኮሚሽኑ ሲቋቋም ጀምሮ ድጋፍ እና ተቃውሞ ገጥሞታል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ቀጣዩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸዉ ወቅት እንዳሉት የሙቀት ልቀት መጠንን ለመቀነስ አምና የተደረሰበትን ሥምምነት ያፈርሳሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የዩናይትድ ስቴትስ", "start": 4, "end": 15}], "person": [{"text": "ዶናልድ ትራምፕ", "start": 34, "end": 43}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዩናይትድ ስቴትስ ጃፓንን ጨምሮ ከአስራ አንድ የፓሲፊክ አካባቢ ሐገራት ጋር ያደረገችዉን ዉል ን ይሰርዛሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ ጃፓንን", "start": 0, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዩናይትድ ስቴትስ ከኩባ ጋር የነበራትን የግማሽ ምዕተ ዓመት ጠብ ለማርገብ ያደረገችዉ ስምምነት ኢራን የኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዳታመርት የሚያግደዉን ዉሉ ይሰርዛሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ዩናይትድ ስቴትስ ከኩባ", "start": 0, "end": 14}, {"text": "ኢራን", "start": 60, "end": 63}], "date": [{"text": "የግማሽ ምዕተ ዓመት", "start": 25, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በተገን ጠያቂዎች መኖሪያዎች ላይ የተባባሰው ጥቃት ጀርመን ለስደት አዲስ የምትባል ሃገር አይደለችም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 32, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጀርመናውያንም በተለያዩ ሃገራት ተሰደው የሚኖሩ ህዝቦች እንደመሆናቸው ስደትን አያውቁትም ማለት አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም ለስደተኞችም ሆነ ለስደት አዲስ ባልሆነችው በጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ በተለያዩ ጊዜያት ጥቃቶች ይፈፀማሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በጀርመን", "start": 31, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከቅርብ ወራት ወዲህ ጀርመን ውስጥ በተገን ጠያቂዎች የመኖሪያ ህንፃዎች ላይ ተከታታይ ቃጠሎዎች ደርሰዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከቅርብ ወራት ወዲህ", "start": 0, "end": 12}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህም በጎርጎሮሳውያኑ ዓመተ ምህረት ከተመዘገቡት ጥቃቶች በልጦ ነው የተገኘው ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳውያኑ ዓመተ ምህረት", "start": 4, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጀርመን ውስጥ እነዚህን መሰል አደጋዎች ሲደርሱ ግን አዲስ አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን በውጭ ዜጎች ላይ ተመሳሳይ ጥቃቶች ደርሰዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ ዎቹ", "start": 0, "end": 20}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 32, "end": 36}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚያን ወዲህም በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚደርሱ እነዚህን የመሳሰሉ የዘረኞች ጥቃቶች ሰለባ የሆኑ የውጭ ዜጎች ጥቂት የሚባሉ አይደሉም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዶክተር ሽፈራው አስተያየት ቀኝ አክራሪዎች ህብረተሰቡ ተገን ጠያቂዎች ጀርመን መግባታቸውን እንዲቃወም ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሽፈራው", "start": 6, "end": 10}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 45, "end": 49}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጀርመን የምትቀበላቸው ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄድ እዚህ ሁሌም የሚያነጋግር ጉዳይ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የስደተኞች ቁጥር ባደገ መጠን እነርሱን ለማስተናገድ የሚወጣው ገንዘብም ማከራከሩ አልቆመም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በጎርጎሮሳውያኑ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ለተገን ጠያቂዎች ጉዳይ የሚውል ተጨማሪ ቢሊዮን ዩሮ ያወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በጎርጎሮሳውያኑ ቱ", "start": 0, "end": 11}], "location": [{"text": "የጀርመን", "start": 12, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ ገንዘብም ሃገሪቱ በ ለዚሁ ለተገን ጠያቂዎች ከመደበችው በጀት በእጥፍ የሚበልጥ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በዚህ ዓመት ጀርመን እንድትቀበላቸው ማመልከቻ ያስገቡ ተገን ጠያቂዎች ቁጥር ከ ሺህ ይበልጣል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚህ ዓመት", "start": 0, "end": 7}], "location": [{"text": "ጀርመን", "start": 8, "end": 12}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የአመልካቾቹ ቁጥር በዚሁ ዓመት ከ ሺህ በላይ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዚሁ ዓመት", "start": 12, "end": 19}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ጀርመን ይህን ያህል መጠን ያላቸውን ተገን ጠያቂዎች መቀበሏን የሚቃወሙ ወገኖችና አንዳንድ ፖለቲከኞች ሃገሪቱ ጫናው በዝቶባታል ሲሉ ይከራከራሉ ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 0, "end": 4}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከጥቃቶች አብዛኛዎቹ ጀርመን ለጀርመናውያን ብቻ የሚል አስተሳሰብ በሚያራምዱ ቀኝ አክራሪዎች ና ደጋፊዎቻቸው የሚፈፀሙ መሆናቸው ይታመናል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ጀርመን", "start": 13, "end": 17}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለምሳሌ ባለፉት ስድስት ወራት ከደረሱት አደጋዎች በመቶው በቀኝ አክራሪዎች የተፈፀሙ መሆናቸው ተነግሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ባለፉት ስድስት ወራት", "start": 5, "end": 18}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አሁን አሁን ከነዚህ ወገኖች ጋር ግንኙነት የሌላቸው ጀርመናውያንም የቀኝ አክራሪዎቹን አመለካከት እንደያዙ ዶክተር መኮንን ያስረዳሉ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "መኮንን", "start": 72, "end": 76}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሆኖም በንፅፅር የተሻለ ሲባል በቆየው በምዕራብ ጀርመንም በቀን አክራሪዎች የሚፈፀሙ ጥቃቶች እየተባባሱ መሆኑ ነው የተነገረው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በምዕራብ ጀርመንም", "start": 24, "end": 35}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በርሳቸው እምነት ይህን ለማስተካከል ጥረት እየተደረገ ቢሆንም ብዙ ይቀረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "መጽሐፍትን በተንቀሳቃሽ ስልክ በስልክ ወይም በተመሳሳይ የኮምፒውተር መገልገያዎች ለንባብ የቀረቡ መፅሀፍት ኢትዮጵያ ውስጥ መሸጥ እስካሁን ብዙም የተለመደ አይደለም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ኢትዮጵያ", "start": 67, "end": 72}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በአንድ በኩል ይህንን አገልግሎት የሚሰጥ አፕሊኬሽን አለመኖሩ ሲሆን በሌላ ወገን ደግሞ ክፍያው በኦንላይን መፈፀም ስላለበት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ቴክኖሎጂውም እያደገ ሲሄድ ሰዎች መፅሀፉን በ ይገዙና እና ያነቡ ጀመር ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢትዮጵያ መጽሀፎችን ለገበያ ያቀረበው ሎሚ ቡክስ ወይም ሎሚ መፅሀፍት ከነዚህ አንዱ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የኢትዮጵያ", "start": 0, "end": 6}], "organization": [{"text": "ሎሚ መፅሀፍት", "start": 36, "end": 44}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሰዎች በቀላሉ ስልካቸውን ተጠቅመው መፅሀፍ ማንበብ እንዲችሉ ነው ይላል የሎሚ መፅሀፍት መስራች ብሩክ ኃይሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሎሚ መፅሀፍት", "start": 45, "end": 54}], "person": [{"text": "ብሩክ ኃይሉ", "start": 60, "end": 67}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለጊዜው ግን የዚህ ተጠቃሚ የሚሆኑት የአንድሮይድ ተገልጋዮች ብቻ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢ ቡክ ወይም በዲጂታል መልክ የሚቀርብ መፅሀፍ ከሚታተመው መፅሀፍ ጋር ሲነፃፀር ዋጋው መለስተኛ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አማራጮችንም ይሰጣል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አንባቢያን የማይችሉት ነገር ቢኖር አንዴ የገዙትን መፅፋት ለሌላ ሰው መላክ ወይም ማጋራት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሎሚ ቡክስ በአሁኑ ሰዓት ከ መፅሀፎች ለገበያ እንዳቀረበ ይናገራል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በአሁኑ ሰዓት", "start": 7, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚህም ሌላ ደራሲያኑ ምን ያህል መጽሀፋቸው እንደተሸጠ ራሳቸው ገብተው የሚቆጣጠሩበት መንገድ እንደተዘጋጀላቸው የሎሚ ቡክስ መስራች ይናገራል ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የሎሚ ቡክስ", "start": 70, "end": 77}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አንባብያኑም ከዚህ ቀደም በቀላሉ የማያገኙትን አገልግሎት ይዘን ብቅ ስላልን ጥሩ አስተያየት እየሰጡን ነው ይላል ብሩክ ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ብሩክ", "start": 71, "end": 74}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ደራሲ ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፋ መንገደኛ የሚለው መፅሀፉን በሎሚ መፅሀፍት አማካኝነት በኦንላይን ከሚሸጡ ደራስያን አንዱ ነው ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፋ", "start": 4, "end": 18}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ደራሲው መፅሀፎቹን በአፕሊኬሽን መልክ የመሸጡ ጥያቄ ሲቀርብለት በደስታ ነው የተቀበለው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ደራሲ አለማየሁ ገላጋይም ቢሆን ሎሚ መጽሀፍት ሶስት መፅሀፎቹን ኦንላይን ላይ እንዲሸጥ ፈቅዷል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "አለማየሁ ገላጋይም", "start": 4, "end": 15}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ፍቃድ ጠይቀውት መፅሀፉ በኦንላይን ሲሸጥ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከዚህ በፊት ግን ያለ ፍቃድ ስኬን እያደረጉ መፅሀፎቼን በኦንላይን አሰራጭተዋል ይላል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የፖለቲካ ፍጥጫ ያስከተለው ስጋት እኛና እነሱ የፖለቲካ አሰላለፍ አገሪቱን ወደ አልሆነ አቅጣጫ እየወሰዳት እንደሆነ ምሁራን አሳሰቡ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ከስልሳዎቹ አንስቶ የሚታየው የተቃራኒ ፖለቲካ አካሄድ ዛሬም ሐገሪቱን እያሰጋ መሆኑን አመልክተዋል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ከስልሳዎቹ አንስቶ", "start": 0, "end": 11}, {"text": "ዛሬም", "start": 34, "end": 37}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሃሳብ ልዩነት መኖሩ መጥፎ እንዳልሆነ የጠቆሙት ምሁራኑ መነጋገርና መመካከሩ ግን መፍትሄ ያመጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህን ተከትሎም የውህደቱ ደጋፊዎችና የውህደቱ ተቃዋሚዎች በየፊናቸው እኛ እና እነሱ በሚል የፖለቲካ አሰላለፍ ገብተዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህ የፖለቲካ አካሄድ አገሪቱን ወደ ባሰ ችግር ውስጥ እንደሚወስዳት ምሁራን ስጋታቸውን ገልፀዋል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ተ ማርያምም የሁለቱን ምሁራን አስተያየት ይጋራሉ ።", "output": {"entities": {"organization": [{"text": "የዲላ ዩኒቨርሲቲ", "start": 0, "end": 10}], "person": [{"text": "ቴዎድሮስ ተ ማርያምም", "start": 26, "end": 39}]}}, "schema": []} |
| {"input": "አገሪቱና ህዝቦቿ አሁን ከደረሱበት አጣብቂኝ ውስጥ ለማውጣት ፖለቲከኞች የሃሳብ ትግል አድርገው አሸናፊውን ሀሳብ መቀበል ተገቢ እንደሆነ ዶ ር ሲሳ ተናግረዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ሲሳ", "start": 90, "end": 92}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ዶ ር ገብረ ኢየሱስ እንደሚሉት ደግሞ ወደግጭት ከሚመሩ ቃላትና ነገሮች መቆጠብና ከራስ ስልጣን ይልቅ የአገርን ጥቅም ማስቀድም ይገባል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ገብረ ኢየሱስ", "start": 4, "end": 12}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የተቃውሞ ሰልፉን የጀመረችው አውስትራሊያ ስትኾን እንደ ተቃውሞ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከኾነ ቢያንስ ሰው በተቃውሞው ተሳታፊ ኾኗል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አውስትራሊያ", "start": 18, "end": 25}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በታይላንድ ሕንድ እና ደቡብ ኮሪያም ተማሪዎች እንዲሁም የሰልፉ ደጋፊዎች ተሳታፊ ኾነዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በታይላንድ ሕንድ", "start": 0, "end": 10}, {"text": "ደቡብ ኮሪያም", "start": 14, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በርሊን ከተማ ውስጥ በተደረገው የከባቢ አየር ጥበቃ የተቃውሞ ሰልፍ ሰዎች መሳተፋቸው ተገልጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ቦን የሚገኘው የዶይቸ ቬለ ሠራተኞችም ዶይቸ ቬለ ከሚገኝበት ሕንጻ አቅራቢያ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ተከናውኗል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ቦን", "start": 0, "end": 2}], "organization": [{"text": "የዶይቸ ቬለ", "start": 9, "end": 16}, {"text": "ዶይቸ ቬለ", "start": 10, "end": 16}, {"text": "የተባበሩት መንግሥታት", "start": 54, "end": 67}]}}, "schema": []} |
| {"input": "በመላው ዓለም ዙሪያ በዛሬው ዕለት ከ በላይ የተቃውሞ ሰልፎች መከናወናቸው ታውቋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በመላው ዓለም", "start": 0, "end": 8}], "date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 13, "end": 21}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የኢንተርኔት ጥሪ ቁለፋ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "አፍሪቃ የካሜሩን ቀውስ እና ቀጣዩ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በካሜሩን የፊታችን መስከረም ዓም ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ይካሄዳል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "አፍሪቃ የካሜሩን", "start": 0, "end": 10}, {"text": "በካሜሩን", "start": 34, "end": 39}], "date": [{"text": "የፊታችን መስከረም ዓም", "start": 40, "end": 54}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የሀገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሰረትም የምርጫው ዘመቻ በዛሬው ዕለት በይፋ ዘመቻ ተጀምሯል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "በዛሬው ዕለት", "start": 32, "end": 40}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የካሜሩን ምርጫ ካሜሩንን ካለፉት ዓመት ወዲህ በሚመሩት ፕሬዚደንት ፖል ቢያ አንፃር ስምንት እጩዎች በተወዳዳሪነት ቀርበዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የካሜሩን", "start": 0, "end": 5}], "date": [{"text": "ካለፉት ዓመት ወዲህ", "start": 16, "end": 28}], "person": [{"text": "ፖል ቢያ", "start": 42, "end": 47}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁንና ውዝግብ በቀጠለበት እንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ በሆነው የሀገሪቱ አካባቢ ምርጫውን እና ዘመቻውን እንደታሰበው ማካሄድ መቻሉ አጠራጣሪ ሆኗል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህንኑ አካባቢ ከተቀረው ካሜሩን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱት ታጣቂዎች እነርሱ ሀገር በሚሉት በዚሁ አካባቢ የውጭ ምርጫ እንዲካሄድ እንደማይፈቅዱ ዝተዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "ካሜሩን", "start": 16, "end": 20}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ከ ሚልዮኑ የካሜሩን ህዝብ መካከል ፈረንሳይኛ ቋንቋ ተናጋሪ ነው ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የካሜሩን", "start": 7, "end": 12}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ይህን ተከትሎ ታድያ ብዙ ሕዝብ በአካባቢው ተደጋግሞ በመታየት ላይ ያለውን ግጭት መሸሹን መርጧል ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የግዛቱ ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ በሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው ነዋሪዎቹ ወደየመኖሪያቸው እንዲመለሱ ተማፅነዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ", "start": 15, "end": 28}]}}, "schema": []} |
| {"input": "የጦር ኃይሉ በዚያ ያለው ህዝቡን እና ንብረቱን ከጥቃት ለመከላከል እና ጥቃቱን ለማስቆም ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እንግሊዝኛ ተናጋሪዎቹ ዓማፅያን ናቸው የኃይል ተግባር እየፈጸሙ ያሉት በሚል ዋና አስተዳዳሪ ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ ያካባቢውን ህዝብ ለማረጋጋት ሙከራቸውን ቀጥለዋል ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ቤርናር ኦካሊያ ቢላይ", "start": 58, "end": 71}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ነዋሪዎች ከለላ እንደሚደረግላቸው በማስታወቅ በየቤታቸው እንዲቆዩ የተማፀኑት ዋና አስተዳዳሪው ራሳቸው በሚከ ላከሏቸው ወታደሮች ታጅበው ነው የሚዘዋወሩት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ባጠቃላይ ነዋሪዎቹ ውዝግቡ ባካባቢው እስካላበቃ ድረስ ነፃና ትክክለና ምርጫ ማካሄድ ይቻላል ብለው አያምኑም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በሰሜን ምዕራቡ እና በደቡብ ምዕራቡ ካሜሩን ግዛቶች ተዓማኒ ምርጫ ማካሄድ አይቻልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እና በሁለቱ አካባቢዎች ነፃ እና ትክክለኛ ምርጫ ለማካሄድ ቢፈለግም ጊዜው በማለፉ በወቅቱ ምንም ሊደረግ አይችልም ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ብዙ እጩዎች ሰዎች ድምፃቸውን እንዲሰጡ ለማበረታትት በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ይሁንና እስካሁን የተቃዋሚው የካሜሩን ብሔራዊ ዜግነት ንቅናቄ ፓርቲ እጩ አፋኑዊ ብቻ ናቸው ውዝግብ ወደሚታይበት አካባቢ የሄዱት ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የህዝቡን ጥያቄ እና ፍላጎት የማያዳምጥ መንግሥት ስላለን ብቻ በውዝግብ ላይ የምትገ ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ሌላው ፕሬዚደንታዊ እጩ ጆሹዋ ኦሲህ ለቀውሱ የተሻለ መፍትሔ እንዳላቸው ነው የገለጹት ።", "output": {"entities": {"person": [{"text": "ጆሹዋ ኦሲህ", "start": 15, "end": 22}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ችግሩ ወደ መገንጠል ጥያቄ ያመራው ህዝቡን የማግለሉ ድርጊት እና በህዝቡም ላይ እየተፈጸመ ያለው ኢፍትሓዊ አሰራር ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "ጉዳዩን የሚረዳ ፕሬዚደንት ካለ ችግሩን ለማስወገድ በመጀመሪያ ህዝብ ለሚገለልበት አሰራር መፍትሄ መስጠት ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "እኔ ፕሬዚደንት ሆኜ ብመረጥ የመጀመሪያው ውሳኔዬ የሚሆነው ጉዳዩ የፖለቲካ ችግር መሆኑን አምኖ መቀበል ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "የካሜሩን አስመራጭ ቦርድ ሊቀ መንበር ኤኖው አብራምስ ምርጫው በሁሉም አካባቢዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "የካሜሩን", "start": 0, "end": 5}], "person": [{"text": "ኤኖው አብራምስ", "start": 24, "end": 33}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ለምርጫ የሚያስፈልገው ቁሳቁስ ከሞላ ጎደል ተዘጋጅቷል የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን የመሳሰሉት ቁሳቁሶችም ወዳካባቢው በመላክ ላይ ነው ።", "output": {"entities": {}}, "schema": []} |
| {"input": "በካሜሩን የአውሮጳ ህብረት ተጠሪ ሀንስ ፔተር ሻዴክ እንዳስታወቁት ህብረቱ በምርጫው በታዛቢነት ባይሰማራም የምርጫውን ሂደት መከታተሉ አይቀርም ።", "output": {"entities": {"location": [{"text": "በካሜሩን", "start": 0, "end": 5}], "organization": [{"text": "የአውሮጳ ህብረት", "start": 6, "end": 16}], "person": [{"text": "ሀንስ ፔተር ሻዴክ", "start": 21, "end": 32}]}}, "schema": []} |
| {"input": "ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ በጀርመን ቡንደስሊጋ ቦሩስያ ዶርትሙንድ አጀማመሩ የሰመረ ይመስላል ።", "output": {"entities": {"date": [{"text": "ሣምንታዊ", "start": 0, "end": 5}], "location": [{"text": "በጀርመን", "start": 16, "end": 21}], "organization": [{"text": "ቦሩስያ ዶርትሙንድ", "start": 29, "end": 40}]}}, "schema": []} |
|
|