id
int64
0
43.1k
text
stringlengths
98
149k
100
ኣብ ዘመነ ብረታዊ ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ፡ መሪሕነት ህዝባዊ ግንባር ብሓቂ ብንጹር ንህዝብን ሃገርን ዘቐድም ኣጠማምታ ነይርዎ ኢሉ ደፊሩ ዝዛረብ ሰብ ዘሎ ኣይመስለንን። ኣብ’ዚ ነዊሕን መሪርን መድረኽ ታጋድሎ ግን፡ ሻዕብያ ሓደ መለለዪ ዝኾኖ ጭርሖ ከም ዝነበሮ ይፍለጥ። ጭርሖ “ዓወት ንሓፋሽ” እዚ ጭርሖ’ዚ ንክትሰምዖ ምቑር ገላጺ ፖለቲካዊ መልእኽእቲ ድማ ዝሓቖፈ ይኹን ደኣምበር፡ ኣብ ተግባር መጺእካስ ዝፈየዶ ኣይነበረን። ዛጊት’ውን የለን። ፖለቲካ ኣብ ወረቐት ብዝሰኣል ጭርሖ ወይ ደስ እንክብለካ ኣብ መድረኻት ወጺእካ ብተስመዖ መደበረ ዘይኮነ፡ ብወሳኒ መልክዑ ብባህሪ ወነንቱ’ዩ ዝዕቀንን ዝግዛእን፡፡ ከምኡ ስለዝኾነ ከኣዩ፡ ኣብ ህዝባዊ ግንባር ሓፋሽ ኣይኮነን ኣብ ወግዓዊ መድረኻት ተኻቲዑ ተዛትዩ ይሕሸኒ ዘብሎ ክውስን፡ ብዝፈኾሰ ኣቀራርባ’ውን ከም’ዚ እንታዝኸውን ወይ እዚ ጸገም ከይፈጥር ዝብል ብነጻነት ርእይቶኡ ክህብ ዕድል ዘይነበሮ። እቲ ጥዑም ጭርሖን ዘይደሞክራስያዊ ኣካይዳ ውድብ ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራን ማዕረ ማዕረ ይስጉሙ ነይሮም ኢልካ ክትዛረብ ዘድፍ ኩነታት ኣይነበረን። እቲ ጭርሖ ይጭራሕ፡ በትሪ ህግደፍ ከኣ ንዜጋታት ይኽትክት ነይሩ። ዝተፈለየ ርእይቶ ዛማዕበለ ምጭዋይ ምቕታል፡ ሓይልታት ኣዋፊርካ ነቲ በዓል ቤት ናይ’ቲ ቃልሲ ዝኾነ ህዝቢ ምግፋፍ ምስ “ ዓወት ንሓፈሽ” ብሰንጠቕ’ዩ ዝጻረር። እዚ ዘይትግበር ጭርሖ ደኣ መን ምሂዝዎ፡ እንታይ ንምግባር ወይ ንመን ንምትላል? ፍሉጥ’ዩ መሃዚኡ እቲ ካብ ወሳንነትን ክብረትን ህዝቢ ዝሃድም ናይ ሎሚ ጉጅለ መሪሕነት ህግደፍ’ዩ ምሂዝዎ። ዝመሃዘሉ ምኽንያት ከኣ ኣብ ዙርያ’ዚ ኣደናጊሩ ህዝቢ ክዓስሎ ንምግባር’ዩ። ልቢ በሉ ኣሕዋትን ኣሓትን እቲ ወሳኒ መሪሕነት ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ ኣብ መድረኽ ብረታዊ ቃልሲ ሕማቕ ይህወት የሕልፍ ኣይነበረን። ኩሉ ማሕበራዊ ጠለባቱ ዝመለሰ’ዩ ነይሩ። ተዋጋኢ ሰራዊትን ህዝብን ግን ሓመድ ድፋጭኡ ይሰቲ ነይሩ። ወሳኒ መሪሕነታዊ ጉጅለ ዓወት ንሓፋሽ ዕንወት ንፋሽሽታዊ ስርዓት ይነብሕ። ብተግባር ግን ኣንጻሩ ይኸይድ። ምስኪናይ ተዋጋኢ ሰራዊትን ህዝብን ከኣ ንሱን ቆጽሊ ዘየውደቐሎም መራሕቱን ብሓደ ዘለው መሲልዎ፡ ኩሉ ነቲ ጭርሖ ዘሰኒ ነቲ ዝተጀመረ ህዝባዊ ቃልሲ ከኣ ናብ ዓወት ዘብጽሕ ተግባራት ይፍጽም ነይሩ። መሪሕነት ህዝባዊ ግንባር ግን በቲ ጭርሖ ይሕባእ ነይሩ። ብሓቂ ህዝባውን ደሞክራስያውን መሲሉ ክረአ ዘትምህዞ ናይ ምድንጋር ጥበብ ኣይነበረን። ንግዜኡ ከኣ ኣብ ገለ ግሩሃት ባይታ ረኺብሉ’ዩ። ከምኡ ኢሉ ጸረ-ህዝቢ ደርባዊ ፖለቲካዊ ባህሪኡ ሓቢኡ ክቕጽል ግን ኣይከኣለን። “ሓቂሲ ብርእሳ እንተቐበርካ’ያ ብእግራ ትወጽእ” ከም ዝበሃል ነቲ ጭርሖ ተጎልቢቡ ክነብር ስለዘይከኣለ እነሆ ሓቀኛ መንነቱ ተቓሊዑ። ጉጅለ ህግደፍን መሰልቱን ሓንሳብ ብኣጉል ትምክሕቲ ሓቢጦም እንክፍክሩ፡ ምስ ተደሰቑ ተደቢሮም ጫማ ጸላእቶም እንክልሕሱ፡ ካልእ ግዜ ወገን ህዝብን ደቂ ህዝብን ክመስሉ፡ እንክርህዎም ድማ ተገልቢጦም ህዝቢ ክጭፍጭፉ ዝኾነ ስኽፍታ ኣይገብረሎምን። መትከሎም ጉጅላዊ ረብሓኦም ክሳብ ዘረጋገጸ ከም ሕብሪ ነፋሒቶም’ዩ ዝቀያየር። ዓወት ንሓፋሽ ካብ ጭርሖ ምዃን ሓሊፉ ፖሊሲ ክሳብ ዝመስል ንግሩሃት ከደናግርሉ ክትሰምዕ እንከለኻ ድማ፡ ገበናዊ ተግባራት እቲ ጉጅለ ዝያዳ ይበርሃልካ። እዚ ጉጅለ ካብ ዝፍጠር ክሳብ ሎሚ ንህዝቢ ማእከሉ ዝገበረ ፍትሓውን ደሞክራስያውን መደባት ኣውጺኡ ንተግባራውነቱ ክሰርሕ ተራእዩ ኣይፈልጥን። ኣብ’ዚ ዓወት ንሓፋሽ ዝብል ጭርሖ ተሓቢኡ’ዩ ብህዝቢ ዝግልገል ነይሩን ዝግልገል ዘሎን። ነቲ ኣብ በረኻ እንከሎ ዝለመዶ ህዝቢ ናይ ምድንጋር ስልትን ራስያ ንብረትን ከኣ ሃገር ናይ ምምራሕ ስልጣን ምስተቖጻጸረ መሊኡ ናብ ናይ ሰረቕቲ ጉጅለ ተቐይሩ እነሆ ንሓድነት ህዝብታት ዘተኣሳስር ገመዳት ኣብ ምብጥጣስ ተዋፊሩ ይርከብ። ጭርሖ ኣመላኻቲ ደኣምበር ፖሊሲ ኣይኮነን። እዚ ጉጅለ ግን ኣብኣ ጥራሕ’ዩ ክንጥልጠል ዝረአ። ህዝቢ ብሓፈሻ፡ እቶም ሳላኻን ምሳኻን ዝብሉ ኣምለኽቱ ከኣ ብፍላይ ካብ ተመክሮኦም ክመሃሩ ኣለዎም። ጠላምን መደናገርን ጉጅለ ምዃኑ ክግንዘቡን መፍትሒ ጸገሞም ባዕሎም ክደልዩን ይግባእ። ምኽንያቱ ህዝቢ ንዘይእመን ኣሚኑ ክሳብ ጠቕሊሉ ዝጸንት ነበረ ዝኸውን ክጽበ ቅኑዕ ስለዘይኮነ።
101
የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግስታት የሁለቱን ሀገራት ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የንግድ ግንኙነታቸውን በተጠና መንገድ መልክ ማስያዝ ይኖባቸዋል ተባለ፡፡ ሸገር በአስመራ ያነጋገራቸው የኤርትራ የንግድ ሕብረተሰብ አባላት ሁለቱ ሀገራት በተለያየ ደረጃና መልክ የሚካሄዱ የንግድ ልውውጦችን የሚገዙ ግልፅ ስምምነቶችን ተፈራርመው ተግባራዊ ማድረግ ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ ዘከሪያ መሀመድ አስመራ ጎራ ብሎ ያዘጋጀውን ዘገባ ያዳምጡ
102
ኡሱሉል ኢማን የኢማን መሠረቶች ትንታኔ የአንድ ሙስሊም ኢማን በምን ሁኔታ ላይ መመስረት እንዳለበትየሚያስተምርና ጥልቅ ማብራሪያዎችን በአላህ አንድነትና አምልኮ በአላህ ስምና ባሀሪዎችን የያዘ እጅጉን ድንቅመጽሐፍ ነዉ፡፡ይህ አፕልኬሽን ለታብሌት እና ለሌሎች አንድሮይድ ስልኮች የተዘጋጀ ነዉ፡፡ ቦርጭ ለማጥፋት/introduction ቦርጭ ባሁኑ ጊዜ ለብዙ ሰዎች ችግር ሁኗል፡፡ቦርጭ የሰዉን ማራኪቁመናከማጥፋቱም በላይ ለብዙ የጤና መታወክ መንስኤ መሆኑ ጥርጥር የለዉም፡፡በዚህ ‹‹ቦርጬን ላጥፋ;››የተሰኘየሞባይል ፕሮግራም ዉስጥ ቦርጭን ለማጥፋት የሚጠቅሙን የእንቅስቃሴ አይነት እና የምግብ አይነትእንዲሁምቦርጭን ለማጥፋት ከፍተኛ አስተዋጾእ ያላቸዉን ፈሳሾች እናያለን፡፡effective tips tolosebelly fat by short time.good for ethiopian life style andhealthylife this mobile application prepared by ethiopian languagetowhome know amharic language.how to lose belly fat by exerciseandgood herbals ቦርጭ በሆድ ዉስጥ የሚከማች አላስፈላጊ ስብ የተነሳ የሆድ እቃችን ላይ ከፍተኛስብበመከማቸቱ የተነሳ የሚከሰት ነዉ፡፡ቦርጭን በአካል ብቃት እንቅስቃሴና ቦርጭን የሚያጠፉ ፈሻሶችንበመጠጣትማጥፋት ይቻላል፡፡ ነገር ግን እንቅስቃሴ ብቻ አድርገን አመጋገባችንን ካላስተካከልን ቦርጫችንይጠፋል ብለንእርግጠኛ መሆን አንችልም፡፡ በዚህ ዉስጥ ያካተትነዉ የእስፖርት አይነት ቀላል እና ቤታችንዉስጥ በቀላሉመተግበር የምንችል ስለሆነ ቦርጫችንን ሙሉጭ አድርገን ድምጥማጡን ማጥፋት እንችላለን፡፡ሸንቃጣየሰዉነትቅርጽ የጤና እና የዉበት መገለጫ ሁነዋል፡፡ በነዚህ እንቅስቃሴ እና ፈሳሾች ተጠቅመን ቦርጫችንንእናጥፋ፡፡ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ቀላል እስፖርታዊ እንቅስቃሴ እና የሚዘጋጁ መጠጦች ቦርጭን ለማጥፋትብቸኛዉየሞባይል ፕሮግራም ነዉ፡፡from bunna apps.if you have questions commentsorfor any reason please send us email to: [email protected] downloadingbunna apps የደም አይነት እና ጤናችን ethiopian healthጤና ይስጥልን! ከሁሉም በፊት ጤናይቀድማል፡፡ስለጤናችንማሰብ ብልህነት ነዉ፡፡እድሜ ለቴክኖሎጂ የደማችንን አይነት በቀላሉ በምርመራ ማወቅእንችላለን፡፡ጤነኛ ለመሆንከደማችን ጋር የሚስማማዉን ምግብ በመመገብ እና የማይስማማንን በመተዉ ከዘላቂበሽታዎች ስጋት መገላገልእንችላለን፡፡የሱኳር በሽታ፤ የልብ በሽታ ፤ የኮሌስትሮል ችግር ፤ የኩላሊት በሽታእና የመሳሰሉት ከፍተኛየጤና እክሎች በአንድ ቀን ብቻ የሚከሰቱ አይደሉም፡፡ከላይ የጠቀስኳቸዉ በሽታዎችበምንመገባቸዉ የምግቦችአይነት ብቻ እንዳይከሰቱብን እና ጤናችንን መጠበቅ እንችላለን፡፡ ለመወፈር ወይምለመቀነስ ከፈለግን ዬቱንምግብ በመተዉ እና ዬቱን ምግብ መመገብ እንዳለብን ይጠቁመናል፡፡የደም አይነት እናጤናችን የተሰኘ የሞባይልአፕሊኬሽን በአማርኛ ቋንቋ በሚመች መልኩ ቀርቦላቹሃል፡፡ስለጤናችን ምርጥ መረጃየያዘ ተመራጭ አፕሊኬሽንነዉ፡፡ይጠቀሙበት- ethiopian health- blood type health-amharic health-ጤናችን- የደም አይነትcontact us: [email protected] ሶላት ታለቁ ኢባዳ በአማርኛ ከተዘጋጁ የሶላት መመሪያ አፕልኬሽኖች የመጀመሪያና በአይነቱ ልዩ የሆነበጽሑፍና በስዕል የተደገፈ የሶላት መማሪያ ሲሆን የሚከተሉትን ያካተትል፡-የሶላት ትርጓሜሶላት በኢስልመያለዉ ቦታየሶላት ምሶሶየሶላት ቅድመ መሥፈርቶችዉዱዕ አደረራግ ስዕላዊ ማበራሪያን ጨምሮጠሃራ ስለ ጀናባናአስተታጠቡየጁምዕ ሶላት የመርሳት ሱጁድ መስፈረርቶቹና እንዴት እናከናዉናልየቁርዓን ሱጁድሶላታችን ውስጥየሚሰሩ ስህተቶችና ማስተካከያዉ በስዕል የተደገፈ፡፡ሌሎችንም ከአፑ ይማራሉ.................... እጅጉን ልዩ የሆነ ኢስላማዊ ጥያቄና መልሶችን ያካተተ ሲሆን ተጠቃሚዎች እንዳይሰላቹ ጥያቄዎቹን ሲራ፤ሷሐባ፤ ቁርዓን እና ጠቅላላ እዉቀት ያየዘ በአጠቃላይ 199 ጥያቄዎችን የያዘ አፕልኬሽን ነዉ፡፡
103
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር መታሠር “ኢትዮጵያ ያወጀችው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ምናልባት ተቃውሞን ዝም ለማሰኘትና በሕገመንግሥት የተረጋገጡ የኢትዮጵያን ዜጎች መብቶች ለመንፈግ ጉዳይ እየዋለ ለመሆኑ ያለንን ሃሣብ ይበልጥ ያጠናክረዋል” ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ምክትል ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡ ምክትል ቃል አቀባዩ ማርክ ቶነር ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል የዶ/ር መረራ ጉዲና መታሠር ዜና መንግሥታቸውን ያሳሰበ መሆኑንና የኢትዮጵያ መንግሥት በዶ/ር መረራ ላይ ያለውን ክሥ ሁሉ ለሕዝብ ግልፅ እንዲያደርግ አሳስቧል፡፡ የፓርቲው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ዶ/ር በያን አሶባ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል “ዶ/ር መረራ ጉዲና ሃሣባቸውን የመግለፅ መሠረታዊ ሰብዓዊና በሕገ መንግሥት የተደነገገ መብታቸውን ነው የተጠቀሙት” ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ዶ/ር መረራ የታሠሩት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ የተደነገገ አንቀፅ በመተላለፋቸው እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
104
ለአንድ ወር አንድ ሚሊዮን 156 ሺ 909 ብር ለህንፃ ኪራይ ይከፍላል፡፡ 13 ሚሊዮን 882 ሺ 908 ብር በዓመት ወጪ ያደርጋል የአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር፡፡ ይሄ መስሪያ ቤት ህንፃውን ለረጅም ዓመታት ተከራይቶ ቢቆይ የሚያወጣው የመንግስት ገንዘብ ሌላ ህንፃ ሊያስገነባ እና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ላለበት የቢሮ ችግር ዘላቂ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ይሆናል። ሌሎችም በርካታ መንግስታዊ መስሪያ ቤቶች በተመሳሳይ የባለሀብቶች የባንክ ብድር ማወራረጃ መሆናቸው ይሰማል። የአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ቀደም በላው ጊዜ በቦሌ አካባቢ ቢሮ ተከራይቶ ለህብረተሰቡ አገልግሎት ሲሰጥ ቢቆይም በቢሮ ጥበት ምክንያት በተደራጀ መንገድ ሥራውን ማከናወን ባለመቻሉ ችግሩን በመፍታት አገልግሎቱን ቀልጣፋ ለማድረግም ከሚያዝያ 2008 ዓ.ም ጀምሮ አራት ኪሎ አካባቢ ሁለት ህንፃዎችን ከግለሰብ ላይ በመከራይት ሥራ ይሰራል፡፡ ለህንፃው በሁለት ዓመት ውስጥ ከ27 ሚሊዮን 765ሺ ብር በላይ ለኪራይ ወጪ አድርጓል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ህንጻውን የሚያከራየው ግለሰብ የኪራይ ዋጋ ካልጨመራችሁ በማለት ከመስሪያ ቤቱ ጋር እየተደራደረ ይገኛል፡፡ መስሪያ ቤቱ በእንዲህ ዓይነት መልኩ ለህንፃ ኪራይ ገንዘብ እየከፈለ የሚቀጥል ከሆነ በአስር ዓመት ውስጥ ከ138 ሚሊዮን 829 ሺ ብር በላይ ወጪ ለማድረግ ይገደዳል፡፡ ይህ ገንዘብ ብቻ ወጪ የሚሆነው ዛሬ ላይ ለህንፃ ኪራዩ እየተከፈለ ያለው ዋጋ ባለበት የማይቀጥል ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ይህ ካልሆነ እና ኪራዩ የሚጨምር ከሆነ መስሪያ ቤቱ ከዚህ በላይ ወጪ ለማውጣት የማይገደድበት ምክንያት የለም፡፡ ምክንያቱም መስሪያ ቤቱ ተልዕኮውን ለመወጣት የግድ መስሪያ ቦታ ያስፈልገዋል፡፡ የዚህን መንግስታዊ ተቋም የህንፃ ኪራይ የገንዘብ መጠን ለአብነት ያህል አነሳን ኢንጂ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለቢሮ ኪራይ የሚያወጡት ገንዘብ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ይህ ወጪ መንግስት ለሌላ የልማት ሥራ ሊያውል የሚገባውን ለኪራይ ወጪ እያዋለ እንደሚገኝ ያመለክታል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ እያንዳንዱ መስሪያ ቤት ለኪራይ የሚከፍለውን ገንዘብ ለተወሰነ ዓመት ያህል ቢጠራቀም የራሱን ህንፃ ሊያስገነባው የሚችል መሆንም በየአመቱ የሚከፍሉት በሚሊዮን የሚቆጠር ብር አመላካች ነው፡፡ ይህ ቢሆንም ግን መንግስት ለመስሪያ ቤቶች የቢሮ ኪራይ የሚያወጣውን ገንዘብ ለማስቀረት ከሰኔ 1999 ዓ.ም ጀምሮ የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ህንፃ መገንባት ጀምሯል፡፡ በዚህም እስካሁን ድረስ 22 ህንፃዎችን በአንድ ቢሊዮን 265 ሚሊዮን ብር ገንብቶ ለአገልግሎት አብቅቷል፡፡ የነዚህ ህንፃዎች መገንባት ለመስሪያ ቤቶች ያላቸው ፋይዳ ቀላል የሚባል ባይሆንም ለቢሮ ኪራይ ገንዘባቸውን እየገፈገፉ ካሉ መስሪያ ቤቶች አንጻር ብዙ መስራት ይቀራል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በመንግስት ፕሮጀክት ህንጻዎች ግንባታ ከተሰሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ መስሪያ ቤቱ ቀደም ብሎ ህንፃ ተከራይቶ ሥራውን ያከናውን ነበር ፡፡ በወቅቱም በየሦስት ወሩ 489ሺ 150 ብር ለቢሮ ኪራይ ከፍሏል፡፡ በ2006 አዲስ ወደ አስገነባው ህንጻ በመግባቱም በአራት ዓመት ውስጥ 7 ሚሊዮን 826 ሺ 400 ለኪራይ የሚወጣን ብር ማትረፍ ችሏል፡፡ የድርጅቱ የፋይናንስ ዳይሬክተር አቶ ሰይፉ ድንበሬ እንደሚሉት የህንፃው መገንባት ቀድሞ ሁለት ቦታ ላይ ተበታትኖ የነበረውን የድርጅቱን ሰራተኞች ወደ አንድ ማዕከል እንዲመጣ አድርጓል፡፡ ይህም መረጃን በተደራጀ መልኩ እንዲያዝ አስችሏል፡፡ ለህብረተሰቡም በአንድ ቦታ ላይ የሚፈልገውን አገልግሎት እንዲያገኝ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡ በትራንስፖት ዙሪያ ይባክን የነበረውን የነዳጅ ወጪ አስቀርቷል፡፡ ከዚህም ባለፈ በየሦስት ወሩ ለቢሮ ኪራይ ያወጣ የነበረውን ገንዘብ በማስቀረት ለሌላ የልማት ሥራ እንዲውል አድርጓል ብለዋል፡፡ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የሚኒስቴሩ ልዩ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ወይዘሮ ብርቅነሽ ተስፉ እንደሚሉት ፅህፈት ቤቱ ካለው የሰው ሀይል እና አደረጃጀት አንፃር በቂ ቢሮ የለውም፡፡ በዚህም ጽህፈት ቤቱ አገራዊ መግባባትን በመፍጠር በኩል ያለውን ሃላፊነት በአግባቡ እንዳይወጣ ጎትቶታል፡፡ ችግሩን ለመፍታት ጽህፈት ቤቱ የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ይዞ እየሰራ ነው፡፡ በዚህም ያለበትን ተልዕኮ ለመወጣት በ 9 ሚሊዮን ብር የአመት ክፍያ ለቢሮ የሚውል ህንጻ ተከራይቶ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ይህን ህንፃ መከራየቱ ግን በተደራጀና በበቂ ሁኔታ አገልግሎት እንዲሰጥ አድርጎታል ማለት አይደለም፡፡ በመሆኑም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የራሱን ህንጻ እያስገነባ ነው፡፡ የህንፃው ግንባታ መጠናቀቅም ጽህፈት ቤቱ አሁን ያለበትን የቢሮ ጥበት በተገቢው ሁኔታ የሚያስቀር ይሆናል፡፡ የተደራጀ መረጃ እንዲኖርም ያግዛል፡፡ ከዚህም ባሻገር በየዓመቱ ለኪራይ የሚወጣውን ወጪ ለሌላ ሥራ እንዲውል ያደርጋል ብለዋል፡፡ ጽህፈት ቤቱ አዲሱን ህንጻ አራት ኪሎ ባልቻ ወልዴ ችሎት አካባቢ እያስገነባ እንደሚገኝ የሚናገሩት ወይዘሮ ብርቄ የህንፃው የመሰረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው የተጀመረው ታህሣስ 2009 ዓ.ም ነው፡፡ በሁለት ዓመት ውስጥ ግንባታው ይጠናቀቃል ተብሎ ይታሰባል፡፡ የህንፃው የግንባታ ወጪ 2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር አካካቢ ነው ፡፡ ‹‹የህንፃው ግንባታ ሲጠናቀቅ ጽህፈት ቤቱ አገራዊ መግባባትን ለመፍጠር በሚያደርገው እንቅስቃሴ የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ ይኖረዋል፡፡ የፓናል ውይይቶች እና ፕሬስ ኮንፍረንስ የሚካሄድበት አዳራሽ ስለሚኖረው በተለያዩ ሆቴሎች እና አዳራሾች የሚወጣውን ወጪ እንዲቆጠብ ያደርጋል፡፡ ይሄም ከህብረተሰቡ ጋር በየጊዜው መረጃ ልውውጥ እንዲኖር ያግዛል›› ብለዋል፡፡ ‹‹ህንጻው ላይ ዘመናዊ የስቲዲዮ ግንባታ ይደረግበታል›› ያሉት ወይዘሮ ብርቅነሽ ይሄም ጽህፈት ቤቱ የተደራጀ መረጃ እንዲኖር የሚያደርግ ነው፡፡ ከዚህ በፊት ከቢሮ ጥበት አንጻር ጠንካራ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ከመስራት አኳያ የነበረበትን ችግር ይፈታል ነው ያሉት፡፡ የፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ተክለፃድቅ ተክለአረጋ በበኩላቸው፤ መንግስት ለህብረተሰቡ አገልግሎት ለመስጠት በርካታ የግለሰብ ህንጻዎችን ተከራይቶ እንደሚገኝ ይናገራሉ፡፡ በህንፃና በቢሮ ኪራይ መንግስት ለከፍተኛ ወጪ እየተዳረገ ነው፡፡ ይሄን ወጪ ለማስቀረት የፌዴራል መስሪያ ቤቶች ህንፃ እያስገነባ ይገኛል፡፡ በዚህም እስካሁን ድረስ 23 ህንፃዎች በአንድ ቢሊዮን 265 ሺ ብር ተገንብተው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡ የህንጻዎቹ መገንባት መንግስት ለኪራይ ያወጣ የነበረውን ወጪ በተወሰነ መልኩ እንዲቀር አድርጎታል፡፡ በ 5ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ደግሞ 13 ህንጻዎች በግንባታ ላይ እንዳሉ የሚናገሩት ዋና ሥራ አስኪያጁ ህንፃዎቹ ተገንብተው ሲጠናቀቁ መስሪያ ቤቶቹ ያለባቸውን የቢሮ ጥበት ችግር በመፍታት ቀልጣፋ እና የተሳለጠ አገልግሎት ለህብረተሰቡ እንዲደርስ ያደርጋል፡፡ የኪራይ ወጪን በማስቀረት ገንዘቡ ለሌላ ልማት እንዲውል ያግዛል፡፡ ‹‹ተገንብተው አገልግሎት መስጠት የጀመሩና ገና በመገንባት ላይ ያሉ ህንጻዎች የግንባታ ወጪያቸው እንደ ህንጻው ርዝመትና ስፋት ይለያል›› ያሉት አቶ ተክለጻድቅ በአጠቃላይ ለህንጻዎቹ ግንባታ ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል፡፡ በቀጣይ ስምንት ዓመት ውስጥም የህንፃና የቢሮ ኪራይን ለማስቀረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ የአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር የራሱ ህንፃ እንዲገነባለት ጠይቆ ወረፋ በመጠበቅ ላይ ይገኛል አሁን እየተገነቡ ካሉ 13 ህንጻዎች ውስጥ ባለመሆኑም በቀጣይም የህንፃ ኪራይ ወጪ ተዳርጓል፡፡ በአጠቃላይ ሲታይ መንግስት ለህንፃ እና ለቢሮ ኪራይ ከሚከፍል ህንጻ እያስገነባ ቢሰጥ ትርፉ የተሻለ ነውና የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል፡፡ በጀትን በቁጠባ ፤ለታለመለት አላማ እናውል የሚለውን የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር መመሪያም መስራት ያለበት ለአነስተኛ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን የቢሮ ኪራዮችንም የሚመለከት ይሁን።
105
ግብፃውያን ንኣሻሓት ዓመታት ዝነበሮም ስምዒት ብሓፂሩ ክቅይሩ‘ዮም ኢልካ ምፅባይ ከምዘይካኣል ዝሓበሩ ኣምባሳደር ዲና ሙፍቲ፣ኢትዮዽያ ኣብ ግብፂ ሓድሽ መኣዝን ኣረኣእያ ይምዕብል‘ሎ ኢላ ከምትኣምን ጠቂሶም።
106
በዕለት ተዕለት የኑሮዎቻችን ውስጥ ማቀባ ኬሚካሎች ይገኛሉ. ለጤንነታችን የሚጠቅም ጠቃሚ ሲሆን ይህም የዕለት ተዕለት ኑሮአችንን በእጅጉ ያሻሽላል. ይሁን እንጂ ብዙዎቹ አደገኛ የሆኑ ባሕርያት እንዳሉ እና የሌሎችን ብዙነት ደህንነት በትክክል መገምገም እንዳልቻልን አሁን እናውቃለን. በዘር እና በቋሚነት በኬሚካል ብክለት እንዳይጋለጡ ማድረግ አይቻልም. እኛ ነን. በሰው አካል ውስጥ ስለሚገኙ የኢንደስትሪ ኬሚካሎች የተደረጉ ጥናቶች ለበርካታ የኬሚካል ብክለቶች የተጋለጡ መሆናቸውን ያሳያል. ኢኮሎጂ ትምህርት የኢኮኖሚ (ዎች) እና ኢኮሎጂ (ኢኮኖሚ) ይህ ነርቭነት የተጀመረው ክሪስቶፈር ማርከር ነው. ክሪስቶፈር ኢንሹራንስ ensais m2001 ነው. ድረገጹ በኢንተርኔት አማካኝነት ኢንተርኔት (ኢንተርኔት) ነው. ምክንያቱም የኢኮኖሎጂን ጽንሰ-ሃሳብ ወደ ዴሞክራሲያዊነት ለመለወጥ ለዘመናችን እና ለወደፊቱ ትውልድ ... የ econology እርግጥ ኢኮኖሚያዊ (ኢች), ኢኮሎጂ (ecology) እና አካባቢን (መሬትን) ማስታረቅ ይቻላል. ለመጎብኘት ነጻነት ይሰማህ መድረኮች እና በጣም ንቁ የሆነ ማህበረሰብ ይቀላቀሉ!
107
ከትናንት በስቲያ ሮብ ማታ በምዕራባዊቷ የዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ-ሀገር ካሊፎርኒያ ውስጥ በምትገኘው (san bernardino) አውራጃ በደረሰው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ 14 ሰዎች ትናንት ሐሙስ ማታ የጸሎትና የሻማ ማብራት ሥነ-ሥራት መካሄዱ ተገለጸ።
108
ኣብ ኤርትራ፡ ወደባዊት ከተማ ምጽዋዕ ካብ መግዛእቲ ኢትዮጵያ ናጻ ዝወጸትሉ መበል 22 ዓመት፡ ካብ ለካቲት 10 ጀሚሩ ኣብ ከተማ ባጽዕ ንሰለስተ መዓልታት ተጸንቢሉ። ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰሉስ፡ ኤርትራውያን ኣብ ኣመሪካ/ ኣመሪካና
109
ኣብ ብህሊ ዝያዳ ይነጥፍ፡ ናይ ዋጣ ክእለቱ`ውን ካብኡ ዝብገስ ይመስል። ብንኡስ ዕድመይ ምስ ሓዝክዋ`የ ይብል። ምስ ግዜ ግና ናብ ክራር እናዘምበለ ዝኸይድ ዘሎ ይመስል። ካብ ባህላዊ ጸወታን ጓይላን ብተወሳኺ `ውን`ውን ካልእ ብሉጽ ተውህቦ`ለዎ። ብማሰን ኣውሎን ከምኡ`ውን ብዛንታ ቐዳሞት ከሺኑ ዘቕርቦ ኣዘናጋዒ ላዛታት ንተዓዘብቲ ኣብ ትሕቲ ቁጽጽር ኣእቲዩ ሰሓቕ ዝድርጉሕ ሓይሊ`ለዎ። ኣብ ድምጺ ኣመሪካ ንኹሉ ዕላላት መሸሽ ዝኸውን እኹል ግዜ የለን። ብዝኾነ ግን ስነ-ጥበባዊ በርሀ ገለ ጋሻ ድምጺ ኣመሪካ ኮይኑ ውዒሉ`ሎ፡ ቂሐ ጽልሚ ተፈደሉ፡
110
ብአዴን የሚባለው የወያኔ ነውረኛ ድርጅት ከቀናት በፊት ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫው ሰሜን ወሎ ወያኔ ያካሄደውን ጭፍጨፋ ተከትሎ ሕዝቡ እየወሰደው ባለው ራስ የመከላከል እርምጃ ትግሬዎች በዘራቸው ብቻ ጥቃት እየደረሰባቸው እንደሆነ መናገሩን ተከትሎ ሃቁ ምን እንደሚመስል መሬት ላይ እየሆነ ያለውን ማስረጃ በማሰባሰብ እዚህ ፌስቡክ ላይ በማተም ብአዴን ባማራ ሕዝብ ላይ ያካሄደው ውግዘትና የፈጠራ ክስ መሰረት የሌለው እንደሆነ አስረግጠን ነበር። ሰሜን ወሎ ወያኔ ያካሄደውን ጭፍጨፋ ተከትሎ ሕዝቡ በወሰደው ራስን የመከላከል እርምጃ ጥቃት የደረሰባቸው ሕዝቡን የሚያስገድሉ ወያኔዎች ብቻ ሳይሆኑ ባንዳ አማራዎች ጭምር ናቸው። ይህንን ለመረዳት ከሁለት ቀን በፊት ያተምነውን ይህንን ትር በመጫን መመልከት ይቻላል፤ https://www.facebook.com/achamyeleh.tamiru.3/posts/1720331221322153 ንጉሱ ጥላሁን የሚባለው የብአዴን ቃል አቀባይ በአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው ክፍል ቀርቦ ትግሬዎች [በአማራ] ጥቃት እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ተናግሮ ነበር። ሆኖም ስለደረሰው ጥቃት፣ተጎዳ ስለሚባለው ንብረት መጠን፣ አይነትና ስለተጎዱ ሰዎች ቁጥር እንዲገልጽ ሲጠየቅ ግን መረጃው በእጁ እንደሌለና ገና እየተጠናቀረ እንደሆነ ተናግሯል። ይታያችሁ! ደረሰ ስለሚለው ጥቃት፣ተጎዳ ስለሚባለው ንብረት መጠንና አይነት እንዲሁም ስለተጎዱ ሰዎች ቁጥርና ዝርዝር እንዲገልጽ ሲጠየቅ በእጁ መረጃ የሌለ ሰው እንዴት ብሎ ነው ትግሬዎች በትግሬነታቸው ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን ማወቅ የሚችለውና ትግሬዎች [በአማራ] ጥቃት እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ሊናገር የሚችለው? በዚህም የተነሳ ነው ደረሰ ስለሚለው ጥቃት፣ተጎዳ ስለሚባለው ንብረት መጠንና አይነት እንዲሁም ስለተጎዱ ሰዎች ቁጥርና ዝርዝር እንዲገልጽ ሲጠየቅ በእጁ መረጃ እንደሌለ የተናገረው ንጉሱ ጥላሁን «ትግሬዎች [በአማራ] ቃት እየተፈጸመባቸው ነው» ሲል የሰጠው መግለጫ አይን ያወጣ ውሸት፣ ነውረኛነትና አለቃውን ወያኔን ለማስደሰት ሲል በትዕዛዝ የሰጠው የሕወሓት መግለጫ ነው ያልነው። እንግዲህ! በፈጠራ ውሸት መግለጫ አቅራቢነቱ ያወገዝነው ነውረኛው ብአዴን የሰጠውን አይነት መግለጫ በማውጣት ሕዝባችን እያደረገ ባለው ትግል ላይ ተመሳሳይ በደል የሚፈጥሩትን ማንኛውንም አካላት ዝም አንልም። ግንቦት ሰባት ዛሬ [ከደምሕት ጋር በመሆን] በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ባለው ሕዝባዊ ትግል ከሕወሓት ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች በትግሬነታቸው ብቻ ጥቃት እየደረሰባቸው እንደሆነ ገልጧል። ይህ ግንቦት ሰባት ያወጣው የነውረኛው ብአዴንና የፋሽስት ወያኔ አይነት የውሸት መግለጫ በውሸትነቱና የሕዝብ ትግልን ጥላሸት በመቀባቱ ልክ እንደ ብአዴንና ሕወሓት መግለጫ ሁሉ በጥብቅ የሚወገዝ የክፋት ተግባር ነው። በጣም ገራሚው ነገር ግንቦት ሰባት ኢትዮጵያ ውስጥ ተደረገ በሚባለው ጸረ ወያኔ ተጋድሎ ሁሉ እኔ አለሁበት እያለ ኃላፊነት ሲወስድ ከርሞ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች እየተጠቁ ነው የሚል ራሱን የሚያወግዝ መግለጫ ይዞ መምጣቱ ነው። ጤና ይስጥልኝ ግንቦት ሰባቶች! ኢትዮጵያ ውስጥ ተደረገ የተባለን ጸረ ወያኔ ተግባር ሁሉ የኛ ነው ስትሉ ከርማችሁ ዛሬ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች እየተጠቁ ነው ስትሉ የምትከሱት ማንን ነው? ራሳችሁን ነው? ኢትዮጵያ ውስጥ ተደረገ የተባለን ጸረ ወያኔ ጥቃት ሁሉ እናንተ ስትፈጽሙ ከከረማችሁ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት ሳይኖራቸው ተጠቁ ያላችኋቸው ትግሬዎችም ያጠቃችኋቸው እናንተ ናችሁ ማለት ነው። ይህ ከሆነ ደግሞ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች ተጠቁ ካላችሁ እየተካሄደ ባለው ትግል ጀግባ ሁሉ እናንተ አለን ስለምትሉ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች ከተጠቁ ያጠቃችኋቸው እናንተ ናችሁና ተፈጠመ ያላችሁትን ጥቃት የማውገዝ ሞራሉ የላችሁም። ተፈጠመ ያላችሁትን ጥቃት የማውገዝ ሞራሉ የሌላችሁ እየተካሄደ ባለው ሕዝባዊ ትግል ሁሉ እናንተ እንደነገራችሁን ከጀርባ ስላላችሁ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸውን ትግሬዎች ማጥቃት አልነበረባችሁምና ነው። በሌላ በኩል ግንቦት ሰባት ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች እየተጠቁ ነው ካለና እኔ ጥቃት አላደረስኩባቸውም ካለ ግንቦት ሰባት ሕዝቡ እያደረገ ካለው ትግል ጀርባ ሁሉ እኔ አለሁበት ሲለን የከረመው ውሸት ነው ማለት ነው። እንግዲህ! ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች ከተጠቁ ጥቃት አድራሹ ሕዝቡ እያደረገ ካለው ትግል ጀርባ ሁሉ እኔ አለሁበት የሚለው ግንቦት ሰባት ነውና ራሱ እየፈጸመ ያለውን ጥቃት የማውገዝ ሞራል የሌውም፤ በሌላ በኩ ደግሞ ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች ተጠቅተዋል የሚለው ግንቦት ሰባት ጥቃቱን እኔ አልፈጸምኩም ካለ ከሕዝባዊ ትግሉ ሁሉ ጀርባ አለሁበት ሲለን የከረመው ውሸት ነው ማለት ነው። ባጭሩ መግለጫው ራሱን ግንቦት ሰባትን ተጠያቂና ውሸታም የሚያደርግ ነው፤ እንድም ከወያኔ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ትግሬዎች ከተጠቁ ያጠቃቸው ከሕዝባዊ ትግሉ ሁሉ ጀርባ አለሁበት የሚለው ግንቦት ሰባት ነው፤ ከሕዝባዊ ትግሉ ጀርባ ሁሉ አለሁበት ሲለን የከረመው ግንቦት ትግሬዎቹን አላጠቃሁም ካለ ደግሞ ግንቦት ሰባት ከሕዝባዊ ትግሉ ሁሉ ጀርባ አለሁበት ሲለን የከረመው የውሸት ነው ማለት ናውና በሌለበት አለሁበት እያለ ሲዋሸን በከረመው ተጠያቂ መሆን አለበት። የሆነው ሆኖ ይህ የግንቦት ሰባ የውሸት መግለጫ ፍጹም የተሳሳተ፣ አንዳችም ማስረጃ የማይቀርብበትና ሕዝባች የማይተካ መስዕዋትነት እየከፈለ እያደረገ ያለውን ትግል የሚኮንን በመሆኑ ሊወገዝ የሚገባው ተግባር ነው። 4. ከሕወሓት ጋር ግንኙነት ሳይኖራቸው ተጠቁ ያላችኋቸው ትግሬዎች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ሁሉ ትግሬዎች በትግሬነታቸው ብቻ ጥቃት እየደረሰባቸው ከሆነ ለምን ሁሉም ትግሬዎች አልተጠቁም ትላላችሁ? 5. በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በሚማሩ ተማሪዎች ዘንድ ታየ ባላችሁት «መጨካከን» ማን በማን ላይ ነው የጨከነው? በጨካኑ ወያኔና ጭካኔ በሚፈጽምባቸው ንጹሐን ተጨፍጫፊዎች መካከል ያለውን የበይና የተበይ ግንኙነት ሁለቱንም እንደ በይ ቆጥሮ «መጨካከን» በሚል መግለጹ ከሕዝብ ወገንተኛነት መራቅ አይደለምን?
111
በሕይወት ላይ ብዙ ገጠመኞች አሉ፤ አብዛኞቹ ሲረሱ አንዳንዶቹ ደግሞ ሁልጊዜ አብረው ይኖራሉ። ትዝታዎች ጥሩም መጥፎም ሲሆኑ ገጠመኝ የራስ ወይም የሌሎች መታሰቢያ ነው። በሕፃንነት ዕድሜ ጭቃ አቡክቶ፣ ውኃ ተራጭቶ፣ ተኮራርፎና ተደባድቦ፤ ተመልሶም ጓደኛ በመሆን በክፉ ወይም በበጎ የሚታሰቡ ሆነው በትምህርት፣ በስፖርት ተወዳድሮ መሸነፍና ማሸነፍ ራሱን የቻለ ገጠመኝና ትዝታዎች ናቸው። አቶ ዠ፣ ከfast lane ዩኒቨርሲቲ በተልዕኮ በአራት ወራት ዕድሜ የዶክትሬት ድግሪ የተጫነባቸው የክብር ዶክትሬት እንደሚጫንባቸው ጭምጭምታ ተሰማ። ጭምጭምታው ደግሞ ከኹነኛ ምንጮች ነው። በ”ተልዕኮ“ ማለት ለfast lane ዩኒቨርሲቲ ደብዳቤ መጻፍና ገንዘብ መላክ ነው ተብሎ ይታማል። ይህን ሐሜት እኔ በጭምጭታ ነው የሰማሁት። ጭምጭምታው ግን ከኹነኛ (አስተማማኝ) ሰው ነው። አቶ ዠ ከጸሐፌ-መፈክር ወደ ጸሐፌ-ተውኔት እሸጋግራለሁ ብለው መፈከራቸው እንዳለ ሆኖ፣ ይንን አስመልክቶም ለኢህአዴግ ፍቅር ቴአትር ቤት ሥራ አስቀማጭ ደብዳቤ መላካቸው እንዳለ ሆኖ፣ ... ከወራት በኋላ የአቶ ዠ ባለቤት ወይዘሮ ዘ ቡና አፍልተው ከአቦል እስከ በረካ ተጠጥቶ እንዳለቀና ሥኒ እያጠቡ እያለ ... አቶ ዠ ደብዳቤ ጻፉ። 40 ዓመት ሙሉ መፈክር ሲጽፉ ኖረው፣ ኖረው፣ ኖረው አሁን አርቲስት ለመሆን የሚያበቃውን ዝግጅት የጨረሱ መስሎ ተሰማቸው። ሰሞኑን ለወጣው ማስታወቂያ “ብቁ ነኝ” ብለው አሰቡ። አቶ ዠ 57 ዓመታቸው ነው። መተዳደሪያ አላቸው። እንዴት ያለ ሙያ!! ባሥራ ሰባት ዓመታቸው የጀመሩት። አርባ ዓመት ሙሉ ያለማቋረጥ እየሠሩ ያሉት። ሰዉ ከሥራው በመንግሥት ለውጥ፣ በሰበብ ባስባቡ ሲባረር እሳቸው ሥራ አላጡም። ሥራቸው መፈክር አድምቆ መጻፍ።
112
“ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ ነን” ብለው አንድነታችንን የሚያጠናክር ንግግር ሲናገሩ የኢትዮጵያኒዝምን ፍልስፍና ጥቅም በሚገባ እንደ ገለጹት ተረድተናል። ቀጥለውም ኢትዮጵያን ከኢትዮጵያ መውሰድ ይቻላል! ነገር ግን ከኢትዮጵያዊ ልብ ኢትዮጵያ ዘላለም አትወጣም ትኖራለች! ብለው የኢትዮጵያኒዝምን ፍልስፍና ጥቅም ደግመው አጉልተውታል።ethiopianism_mamo_muche
113
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በስድስቱ ጦማሪያንና በሦስቱን ጋዜጠኞች ላይ የፌደራል ፖሊስ የተለያየ ምክንያት እየሰጠ ቀጠሮ የሚያራዝመውን ሁለት መዝገብ አንዴ ሲያቀራርበው መልሶ ደግሞ ሲያራርቀው ቆይቶ አሁን ደግሞ መዝገቦቹን መልሶ አቀራርቧቸዋል። እስረኞቹ ራሳቸውን መከላከል በማይችሉበት ኹኔታ ፖሊስ ያረቀቀውን የእምነት ክህድት ቃል ተገደው እንዲፈርሙ አድርጓቸዋል። የሦስቱ ብሎገሮች አቤል ዋበላ፣ በፍቃዱ ኃይሉና ማኅሌት ፋንታሁን ቀጠሮ ለዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2006 ዓ.ም እንዲቀርቡ የሚል የነበረ ሲኾን ከጠዋት ጀምሮ ችሎቱን ለመታደም የመጣውን ቤተሰብ፣ ጓደኞቻቸው፣ ጋዜጠኞች፣ ዲፕሎማቶችና የወጣቶች ደጋፊዎች በአጠቃላይ ወደ ሦስት መቶ የሚጠጋ ሰው ከችሎት ውስጥ የሚሰማውን አዲስ ነገር ለመጠበቅ በግቢው ውስጥ ቆመው ነበር። ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ የእስረኞቹ ጠበቃ አቶ አመኃ መኮንን ተጠርተው የመዝግብ ቤት ጸሐፊዋ ስለሌለች ችሎቱ ለከሰዓት በኋላ እንደተዛወረ ይነገራቸዋል። እርሳቸውም ችሎቱን ለመከታተል ለቆመው ሰው መልዕክቱን ያስተላልፋሉ። ጥቂት ሰዎችም ይህን መልዕክት ሰምተው ግቢውን ለቀው ይወጣሉ ብዙኃኑ ግን እዛው እንደቆሙ መጨረሻውን ለማየት መጠባበቅ ይጀምራሉ። ሠላሳ ደቂቃ ያህል እንደተቆጠረ የእስረኞቹ መምጣት በጉምጉምታ መወራት ጀመረ። ሁሉም ሰው ወደ ጓሮው በር ዐይኑን ተክሎ ቀረ። አቤል ዋበላ፣ በፍቃዱ ኃይሉ እጃቸውን በሰንሰለት እንደታሰሩ ማኅሌት ፋንታሁ ከካቴና ውጪ ኾና እንደተለመደው በከፍተኛ የፖሊስ ጥበቃ ታጅበው ወደ ፍርድ ቤት ግቢ ውስጥ ዘለቁ። ወጣቶቹ ወደ ግቢው ፊታቸው ላይ የጥንካሬ መንፈስ የነበረ ሲኾን ተሰበሰበውም ሕዝብ በጭብጨባ ነበር የተቀበላቸው። በዚህ መካከል እስረኞቹን አጅበው የመጡት ፖሊሶች ወደተሰበሰበው ሰው ዘለው በመግባት ፎቶ ስታነሳ ነበር ያሏትን ምኞት መኮንንን (የሰማያዊው ፓርቲ አባል) የተባለች ወጣት የያዘችውን ስልክ ቀምተው እየጎተቱ ወሰዷት።ፖሊሶች በወጣቷ ላይ የሚፈጽሙት ማንገላት ያስቆጣው ዮናታን ተስፋዬ የተባለ ሌላ ወጣት ድርጊቱን በማውገዝ ለመገላገል ሲጠጋ እርሱንም ጨምረው ወስደውታል። ፍርድ ቤቱ ይህን ችሎት ማየት ከጀመረ ወዲህ እስረኞቹን አጅበው የሚመጡት ፖሊሶች ቀጠሮ ባለ ቀን ሁሉ ችሎት ለመከታተል የሚመጣውን ሰው ሲያንገላቱ፣ ሲሰድቡና ሲዘልፉ ልክ እንደ መብታቸው የሚቆጥሩት ሲኾን እዛ ግቢው ውስጥ የተገኘው ሰው ችሎት ውስጥ ገብቶ በሚገባ መቀመጫ ቦታ ተሰጥቶት ችሎት የመከታተል መብት እንዳለው ቅንጣት ታክል አስበውት የሚያውቁ አይመስልም። እንዲኹም ከችሎቱ ውጪ ፍርድ ቤት ግቢ ውስጥም ቢኾን ‹‹ፎቶ ማንሳት ክልክል ነው›› የሚል ማስጠንቀቂያ እስካልተለጠፈ ድረስ ከሁለት ሰው በላይ የኾነ ማንም ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ላይ ፎቶ የማንሳት ሙሉ መብት እንዳለ የሚያውቁ አይመስሉም። በአጠቃላይ በዛ ቦታ ላይ ከእነርሱ ውጪ ሌላ ሰው የመቆም መብት ጭምር እንደሌለው ጠንቅቀው ስሚያውቁ ወደ ተሰበሰበው ሰው ተመልሰው፤‹‹ሁላችሁም ግቢውን ለቃችሁ ውጡ›› ሲሉ ትእዛዝ ሰጡ። ከፊት ለፊት ቆመው የነበሩት ሰዎች ከግቢው ላለመውጣት እንቢተኝነታቸውን አሳዩ።በተለይ በእስር ላይ የምትገኛው ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ እህት እስከዳር ዓለሙ፣አባቷ አቶ ዓለሙ እና ሌሎች ወጣቶች አንድ ላይ ኾነው ግቢ ውስጥ መቆም መብት እንዳላቸው በመግለጽ ለመውጣት ፍቃደኛ ሳይኾኑ ቀሩ። የፖሊሶቹ ማስፈራሪያና ዘለፋ ግን ቀጠለ ሕዝቡ ግቢውን ለቆ የማይወጣ ከኾነ አድማ በታኝ ፖሊስ እንደሚጠሩ ጭምር በመግለጽ ማስፈራራት ቀጠሉ። ፎቶ ማንሳት የተከለከለ እንደኾነ እና እንኳን ሰውን መሬቱንም ጭምር ማንሳት እንደማይቻል በማስፈራራት ጭምር በመግለጽ ሰውን ከግቢው ውስጥ ገፍተው ወደ ውጭ አስወጡት። ግንቦት ዘጠኝ ቀን 2006 ዓ.ም ውሎ በነበረውና ከዚያም ቀጥሎ በነበረው ችሎት ላይ እያንዳንዱ ተጠርጣሪ የወከለው ቤተሰብ አባል ወደ ችሎት እዲገባለት ተደርጎ የነበረ ሲኾን አሁን ግን ይህም መብት ተከልክሎ ችሎት ውስጥ በእስረኞቹ በኩል ከጠበቃቸው ከአቶ አመሐ መኮንን በስተቀር ማንም ችሎት ሳይገባ ቀርቷል። ችሎት ከገቡም በኋላ ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ሃያ ስምንት ቀን እንዲፈቀድለት የጠየቀ ሲኾን ፍርድ ቤቱ፤‹‹ከዚህ በኋላ የሚሰጣችሁ ሃያ ስምንት ቀን የለም ዐሥራ አራት ቀን ይበቃችኋል። ችሎቱም ከዚህ በኋላ እሁድ ስለማይሰየም ቀኑ አንድ ቀን ተቀይሮ ሰኞ ሐምሎ 7 ቀን 2006 ዓ.ም›› ሲል ቀጠሮ ሰጥቷል። የጊዜ ቀጠሮው መዝገብ ሲከፈት የአቤል ዋበላ፣በፍቃዱ ኃይሉና የማኅሌት ፋንታሁንን ጉዳይ የያዘው መዝገብ ከሌሎቹ ከስድስቱ አስረኞች ጋራ በአንድ ቀን ይለያይ የነበረ ሲኾን በመካከሉ አንዲት ዳኛ የሃያ ስምንት ቀን ጥያቄውን ባለመቀበላቸው ጉዳዩ በዐሥራ አምስት ቀን ተለያይቶ እንደነበር ይታወሳል አሁን ደግሞ መዝገቦቹ መልሰው ተቀራርበዋል። የስድስቱ ቅዳሜ ሐምሌ 5 ቀን ይታያል የሦስቱ ደግሞ ሰኞ ሐምሌ ሰባት ቀን። እንደምንጮች ገለጻ ከኾነ አብዛኞቹን እስረኞች በከፍተኛ ጫናና በድብደባ በመርማሪ ፖሊሶች የተረቀቀውንና በእነርሱ ሐሳብ የተዘጋጀ የእምነት ክህደት ቃል ላይ "የሰጠሁት ቃል የኔ ነው ጥፋተኛ ነኝ" ብለው እንዲፈርሙ ተደርጓል።
114
ብዘይካ እቶም ብመርገም ወለዶም ድዩ ብኻልእ ጸረ ሃገረ ኤርትራን ኤርትራውነት ደው ዝብሉ ኤርትራውያን ናብኦም ዝቐንዕ መልእኽቲ የብለይን፡እላ ይቕሬታ ሓቲቶም ኣብ ደምበ ሃገራውያን ደለይቲ ፍትሒ ክምለሱ ፍቓደኛታት ክሳብ ዘይኮኑ፡እዚኣቶም ጸላእቲ ሓድነትን ኤርትራዊ ሃገርነትን ዝኾኑ ጎረባብቲ ዝፈጠርዎም ስለ ዝኾኑ፡ ገና ዕንቅፋቶም ክቕጽል እዩ።እቶም ሃገራውያን ኣብ ሓንቲ ጥምርቲ ኤርትራ እትኣምኑ ግን፡ኣብ ኩሉ ዘለኹም ማለት ኣብ ህግደፍ ይኹን ደምበ ፍትሒ፡ኣብ ውሽጥን ኣብ ዲያስፖራን ዘለኹም፡ህዝቢ ኤርትርራ ብዘይካኹም ካልእ ዝጥምቶ የለን፡ ኮታ ” ኣባኹም ረማዕ ኣባኹም ገማዕ” ይብለኩም ኣሎ፡ሕጂ ኢሰያስን ዶ/ር ኣቢይን ብዘየማትእ መሬትናን ባሕርናን እናወረሩ ፡ዳግማይ ግዙኣት ክገብሩና፡ህዝብና ዘይፈልጦ ውዕል ይገብሩ ኣለዉ፡ ናይ ፖለቲካ ኪኢላታት ሚኒስተራት ኮፍ ኢሎም ከለዉ ኢሰያስ ኣፈርቂ እኳ ንወዱ ኣብርሃም ኢሰያስ ተማሊኡ ንስዑድያ ክዋዓዓል ምኻዱ ክሳብ ክንደይ ንዕቀት ኣብ ልዕሊ ኤርትራውያን ዜጋታት ከም ዘለዎ፡ወዱ ንምውራስ ይጓየ ምህላዉ ብብሩህ ይነግረና ኣሎ፡ስለዚ ሰላማዊ ዝመስል ጎበጣ ኣብ ልዕሊ ሉኡላውነት ሃገርና ይኸይድን እዞም ክልተ መራሕቲ ድማ፡ብ5ይ ማርሻ ይሕምበቡ ስለ ዘለዉ፡መንእሰያት ኤርትራ፡ብቐዳማይ ማርሻ ተበጊስኩም ደረጃ ብደረጃ ናብቲ ዝድለ ሕምባበ ብምብጻሕ ክብሪ ሃገርኩም ከተምልሱ እቲ ግዜ ሕጂ እዩ።እቲ ትብገስሉ ቀዳማይ መድረኽ ናይ ኣታሕሳስባ ሓድነት ምፍጣር እዩ፡በዚ ጌርካ ድማ ናብ ሓደ ዓቢ ሃገራዊ ክተት ምስግጋር እዩ፡ስለዚ ግዜ ይጎዪ ይሸብብ ሃገርና ትጥፍእ ህዝብና ድማ ይበታተን ኣሎ። እቲ ኢሰያስ ዝፍጽሞ ዘሎ ኢደወነናዊ ውዕል ብዘይካ ንኢትዮጵያውያን ኣርቢሑ ንኤርትራውያን ኣብ ገዛእ ሃገሮም ጊላታት ዝገብር ስለ ዝኾነ፡መጀመርያ ካብ ጊላነት ኢሰያስ ንምውጻእ ሕጂ ፍሕትሕት እሞ ንበል፡ናይ ኣተሓሳስባ ሓድነት ንፍጠር፡ድሕሪኡ ስለ ሓርነት ህዝብናን መሬትናን እግርና መሊእና ናብ ሸቶና ክንግዪ ዝዓግተና የለን፡ህዝቢ ኤርትራ እውን ኣብ መላእ ዓለምን ኣብ ውሽጥን ሓደ መዓልቲ ስሙር እምቢታ ንወራርን ሓድሽ መግዛእትን ክትስእ ዓቢ ትጽቢት ኣለኒ፡እዚ ካብ ሕጂ ክወዳደብ ዘለዎ መስርሕ ገዚፍ ተቓውሞ እዩ።ስለዚ ዓድና ክዝመት ዓይንና ኣይተዓመት።
115
የሻዕብያና የግንቦት 7 ሽርክና አስመልክቶ የግንባሩ ሊ/መንበር ብርሃኑ ነጋ ከእውቁ የተቃዋሚዎች ልሣን ኢትዮሚድያ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ፣ ጋዜጠኛው ሻእብያ የኢትዮጵያ አንድነት አይደግፍም ለምሳሌ የደምሂት ሊ/መ የነበረው ፍስሐ በጠራራ ፀሐይ አሥመራ ውስጥ ተገድላል ይህንን እንዴት ታየዋለህ? ተብሎ ሲጠየቅ የሰጠው መልስ አስገራሚ ነበረ። “ያለህ መረጃ ትክክል አይደለም (ጋዜጠኛውን )፣ ፍስሐ የተገደለው በሻእብያ ሳይሆን በአንድ እብድ ሰው ነው” የሚል። ይታያችሁ በአስመራ ከተማ ውስጥ የታጠቀ እብድ አስቦና ሆነ ብሎ ፍስሃን ሲገድል!! ለካስ የሥልጣን ጥማት ከአገር ማሰደዱ አንሶ እንዲህም ያስዋሻል? ዶ/ሬ እንግዲህ እርሶም ሆነ ጀሌዎችዎ አሥመራ ስትሄዱ ከወያኔ ብቻ ሳይሆን ከእብድም መጠንቀቅ ነው። ግን እንዴት ይቻላል? ኢሳያስ ራሱም እኮ እብድ ነው አሉ።
116
እነዛ ሁሉ ታጋዮች በትግል ያለቁት ዲሞክራሲን ለኢትዮጵያውያን ለማጎናፀፍ ነበር እንጂ እናንተንና መሰሎችህን ለዘመናት በስልጣን ላይ ለማኖርና አምባ ገነን ለማድረግ አልነበረም ለነገሩ ቀናችሁ እየደረሠ ስለሆነ ጣራችሁን አብዙ
117
ኣብዚ እዋንዚ ጉዳይና፡ ጉዳይ ኤርትራውያን ክለዓል እንከሎ፡ እቶም ኣዛረብቲ ዛዕባታት ኣዝዮም ብዙሓት እዮም። ኰለንተናና ኣዛራቢ እዩ እንተተባህለ’ውን ምግናን ኣይኮነን። እዚ ኣተሃላልዋና ርጉእ ከምዘየለ ዘመልክት እዩ። ወረ ሃለዋትና ዘይርጉእ ጥራይ ዘይኮነ ኣዝዩ ኣሻቓሊ እዩ። ገሌና ኤርትራውያን ክንድቲ ክንሻቐሎ ዝግበና ንሻቐል ዘይምህላውና ከኣ ዘተዓዛዝብ እዩ። እዚ ከምቲ “መነባብሮ እንተ ኢልካዮ መቓብር እውን ይመውቕ” ዝበሃል፡ ነዚ ዘለናዮ ሃለዋት ኣብ ክንዲ ክንቅይሮ ንቃለስ ለሚድናዮን ርዒምናዮን ከይነራጥጥ እውን ዘየሰክፍ ኣይኮነን። ተመኩሮና ከም ዝሕብሮ ጉጅለ ህግደፍ ካብዞም ኣዛረብቲ ዛዕባታት ከከም ግዜኡ እንዳመረጸ በብታራ ኣብ ሓዲኦም ተሓቢኡ ክነብርዩ ክሰርሕ ጸኒሑን ዘሎን። ከከም ዘዋጽኦ ንሓንሳብ ጉዳይ ወጥሪ ምስ ኢትዮጵያ፡ ንሓንሳብ ኢድ ኣእታውነት ናይ ግዳም ሓይልታት፡ ንሓንሳብ ድማ እገዳ (ማዕቀብ) እንዳቐያየረ ይሕበኣሎም። ቀንዲ ጸገሙ እዞም ዝተጠቕሱ ዘይመሰረታዊ ግዳማዊ መሕቢእታት ዘይኮኑስ ዘቤታዊ ስንፍናኡ ምዃኑ ከተልዕለለኡ እንከለኻ ግና ርእሱ ይሓምም። ኮታ ከምኡ ዝገብር ከምቲ “ወዮ ናታስ ንሓማታ” ዝበሃል ብዛዕባ ካለኦት እምበር ብዛዕባኡ ዘዛርብ፡ ትዕግስቲ፡ ትብዓትን ግሉጽነትን ስለ ዘይነበሮን፡ ዘየብሉን ንመጻኢ እውን ስለ ዘይህልዎን እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ጉጅለ ህግደፍ ምስቲ ብጉዳይ እገዳ ክራገሞ ዝጸንሐ ምምሕዳር ኣሜሪካ ከም ዝተዓርቀ ነጊሩና ኣሎ። ነቲ ብዜጋታቱ ዘይተፈትወ ምምሕዳር ሮናልድ ትራምፕ ከኣ ናይቶ ቅድሚኡ ዝነበሩ መራሕቲ ጌጋታት ንምእራም ዝቃለስ ዘሎ ክብል ንኢድዎ። ኣብ መስርሕ ምዕራይ ጌጋታት ምምሕዳር ኣሚሪካ ምስ ትራምፕ ከም ዝተሓጋገዝ ከኣ ኣተንቢሁልና። እዚ ጉዳይ ዘገርምን “ኣበይ ኣለኻ ዘይበልዎስ ኣብዚ ኣለኹ ይብል” ዘብልን እዩ። ጉዳይ’ቲ ዓንቂፉኒ ክብሎ ዝጸነሐ ዝምድና ምስ ሕወሓት ከኣ “ጸወታ ተወዲኡ” ብዝብል ቃና ገሊጽዎ ሓሊፉ። እቲ ሓቂ ከምኡ ድዩ ኣይኮነን ኢሳይያስ ዘይኮነስ እቲ ኣብ ባይታ ዘሎ ውድዕነት ዝውስኖ እዩ። ዲክታተር ኢሳይያስ ግና ቅድሚ ምብቃዕን ዘይምብቃዕን ናይ ካለኦት ጸወታ ብዛዕባ’ቲ ዝምረሓሉ ሕጊ ዘየብሉ ጸወታኡ እንተዝዛረብ መምሓረሉ። ኣብዚ እዋንዚ ኩሉ ናይ ዲክታቶር ኢሳይያስ መጣልዒ ዛዕባታት፡ ይቀበሎ ኣይቀበሎ ካብ ጸወታ ወጻኢ ኮይኑ እዩ። ሕጂ ተሪፋቶ ዘላ መሕብኢት፡ እታ እገዳ እትብል ሓረግ እያ። ኩሉቲ ሃገር ከይነልምዕ ዓንቂጹና ክብሎ ዝጸንሐ መመሳመሲ ምኽንያታት ዓዳጊ ምስ ሰኣነ፡ እነሆ ኣብዛ “እገዳ” እትብል ተላሒጉ ኣሎ። ዝኾነ ንዝቐርብ ናይ “ሃየባ ለውጢ ኣምጽኡ?” ሕቶ፡ “እዋእ እንታይ ለውጡ ደኣ ዓለም ኣጻቢባትልና ኣብ እገዳ እንዲና ዘለና” እትብል ከም ናይ መወዳእታ መከላኸሊት ዕርዲ ተቐርቂሩላ ኣሎ። ህግደፍ እገዳ ዝብሎ ዘሎ ነቲ ብሰንኪ ኣብ ጉዳይ እንዳማቱ ኢዱ ምእታዉ ዝተነብሮ ግና ድማ ነኺሱ ዘየድሚ ኮራርምቲ ዘየብሉ ናይ ቤት ምኽሪ ጸጥታ ስጉምቲ እዩ። ንሕና እቲ ኣብ ዘይጉዳይካ ምእታው ኣየቕጽዕን እዩ ዝብል መደምደምታ’ኳ እንተዘይብልና፡ እቲ ቀንዲ ምኽንያት ንእገዳ ኣብ ልዕሊ ጉጅለ ህግደፍ ክኸውን ዝግበኦ ዝነበረ፡ ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ክፍጽሞ ዝጸንሐን ዘሎን ወጽዓ ክኸውን ነይሩዎ በሃልቲ ኔርና፡ ሕጂ እውን እዚ እምነትና ኣብ ቦታኡ እዩ ዘሎ። ቤት ምኽሪ ጸጥታ ሕቡራት ሃገራት ነዚ ክትርደኦ’ሞ ንመራሕቲ ህግደፍ ፈልዩ ብዝቐጽዕ ኣገባብ ከትርሮ ከነተሓሳስብ ጸኒሕና ኢና፡ ሕጂ እውን ኣብኡ ኢና ዘላና። ንሕና ቀዳምነት እንህቦን ክእለ እንቃለሰሉን እቲ ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ኣንቢርዎ ዘሎ ኣደንዛዚ ዘቤታዊ እገዳ እዩ። እዚ እገዳዚ፡ መሰል ምንቅስቓስ ዝኸልእ፡ ብገዛእ ገንዘብካ ግዜኡ ዝሓለፎ ናይ መቑነን ኣርዑት ዝጽዕን፡ ተኸሲስካ ኣብ ቅድሚ ሕጊ ምቕራብ ዘየፍቅድ፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ቤተሰብካን ካለኦት ዝምልከቶም ከይበጽሑኻ ዝነጽግ፡ ኣብ ገዛእ ዓድኻ ሰሪሕካ ምብላዕን መጽለሊ ምቕላስን ዝነፍግ፡ ኣብ ሃገርካ መሰል ሓሳብካ ምግላጽን ምውዳብን ዝነጽግ፡ ዝመረጽካዮ እምነት ከይትስዕብ ዝዕንቅጽ፡ ብዓብዩ ከኣ ብዘይሕገ መንግስቲ ከትግዛእ ዘገድድን ልዕልና ሕጊ ዘይቅበልን ብህግደፍ ዝተጻዕነ እገዳ ኣሎ። ስለዚ ንሕና ቅድሚ ኩሉ እዚ ህግደፍ ዝወለዶ እገዳ ክለዓል ባዕልና ክንቃለስ ኣለና በሃልቲ ኢና። እቲ ቀንዲ ኣብ ኩሉ ኤርትራዊ ቤተሰብ ኣሳፊሑ ዘሎ እገዳ ኣቐሚጥካ፡ ናብቲ ንቤት ምኽሪ ጸጥታ ዝምልከት ዋናታቱ ምስ ክብሮም ዘተሓሕዝዎ ምምጥጣር ፍትሓዊ ኣብ ልዕሊ ዘይምዃኑ፡ ህግደፍ ኣብ ክንዲ ኣጻብዕቱ ናብ ገዛእ ርእሱ ዘቕንዕ፡ ብዛዕባ ካለኦት ክዛረብ ዕድል ዝህብ እዩ። ንዲክታቶር ምትብባዕ ከኣ ዋጋ ዘኽፍል ተግባር እዩ። ዓዲ ደሓን መሲልዎም ኮራርምቱ ምስ ዝወደአ ህግደፍ ንዘኹድዱን ዝዘርይሉን ናይ ቀረባን ርሑቕን ወገናት ከኣ ብጽሞና ምስ ነብሶም ክማኸርሉ ዝግበኦም ጉዳይ እዩ። እቲ ውሽጣዊ ህግደፋዊ እገዳ ቀንዲ ሃሳይ ምዃኑ ኣብ ገዛእ ተመኩሮና ርኢናዮ ኢና። ህግደፍ ንኤርትራዊ ዘቤታዊ ጉዳይ ዝምልከት ሕቶ ክቐርቦ እንከሎ ንእገዳ እዩ ከም ዘይመመለሲ ምኽንያት ዘቕርብ። እንተኾነ ኣሉታዊ ተጽዕኖ እገዳ ዝርደኣና’ኳ እንተኾነ፡ ውሽጣዊ ዓቕምን ቅሩብነትን እንተዘይርሒቑካ ብቤትምኽሪ ጸጥታ ማዕቀብ ተነቢሩልካ ምስተበሃልካ፡ ዘቤታዊ ዋኒንካ ኣቋሪጽካ ብዛዕባ እገዳ ምቑዛም ቅቡል ኣይኮነን። ካብ ዘቤታዊ ማዕቀብ ናጻ እንተኮይንካ ብዙሕ ክስራሕ ይከኣል እዩ። ተመኩሮ እተን ዝተፈላለየ ጽላታት ዘለዎ እገዳ ተጻዊረን ካብ ምህናጽ ሃገረንን ምምዕባል ህዝበንን ዓዲ ዘይወዓላ ሃገራት ምዕዛብ ይከኣል። እዚ ኩሉ ተደሚሩ ዘረደኣና እምበኣር ቀንዲ ጠንቂ ልምሰት ሃገርና ናይ ግዳም ዘይኮነ፡ ዘቤታዊ እገዳ ምዃኑ እዩ። ኣብዚ ኣቲናዮ ዘለና መድረኽ፡ ቀንዲ ጉዳይና ብዛዕባቲ ቆሪጽካ እምበር ስሒብካ ዘይውዳእ በደል ህግደፍ ኣብ ልዕሊ ህዝብና ምዝርዛር ኣይኮነን። ምኽንያቱ ክንድቲ ዝኣኽሎ ዝተዘርበሉ ግሉጽ ሓቂ ስለ ዝኾነ። ስለዚ ቀንዲ ጉዳይና ነዚ እንዳሓደረ ዝገድድ እምበር ዘይመሓየሽ ዘሎ በደልን ህድማን ህግደፍ ንምዕጻፍ እንታይ ክንገብር ኣለና? ዝብል እዩ። መልሱ ንጹርን ሓደን እዩ፡ ናይ ህግደፍ ዘይፍጸም መብጸዓን ካብ ኤርትራዊ ውድዕነት ምህዳምን ንምምካት፡ ብሓባር ንሰጉም ዝብል ጥራይ እዩ። ምኽንያቱ በበይንና ከም እንለምስ እንተ ሓቢርና ግና ከም እነድምዕን እነስምዕን ውሁብ ስለ ዝኾነ።
118
ኣብዚ ናይ ምቕጻሉ ስኑድን ግሉጽን ውሕስነት ዘየብሉ ምኽፋት ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን፡ ካብ ክልቲኡ ወገና ዝተፈላለዩ ክፍሊ ሕብረተሰብ ይዋስኡ ኣለዉ። ናይዚ ምስታፎም ዕላማ ዝተፈላለየ ኮይኑ፡ ቀንዲ ጐሊሖም ዝረአዩ ቁጠባዊ እንካን ሃባን ምብጽጻሕ ቤተሰባትን እዮም። ናይቲ ምብጽጻሕ ቤተሰብ ምኽንያትን ውጽኢትን ንጹር እዩ። ብሰንክቲ ቅድም እውን ትርጉም ዘይነበሮ ዝያዳ ከኣ ሎሚ ኢሳይያስ ትርጉም ዘስእኖ ዘሎ ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን ናይ ምርኻብ ዕድል ተዓጽዩ ስለ ዝጸንሐ ናፍቖት ዝወለዶ እዩ። እቲ ቑጠባዊ ተግባር ግና ብዙሕ ናይ ቀረባን ርሑቕን መደባት ዝሓቁፍ እዩ። እዚ ቁጠባ ብመሰረቱ እውን ናይቲ ምፍልላይ ኮነ ናይቲ ምርኻብ ቀንዲ መሰረት እዩ። እዚ ዓውዲ እዚ ብመጽናዕቲ ተስንዩ ብዝወጽእ ንጹር ሕግታትን ኣቕጣጫን እንተዘይተሰንዩ ሳዕቤኑ ኣብ ክንዲ ጠቓሚ ጐዳኢ ናይ ምዃኑ ዕድል ሰፊሕ እዩ። ኣብ ውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን ስንኩፍ ኣተሓሕዛ ቁጠባዊ ዝምድና ዓብይ ጽልዋ ከም ዝነበሮ ከኣ ብመጽናዕቲ ዝተረጋገጸ እዩ። ኣብ ከምዚ ሕጂ ዝረአ ዘሎ ኩነታት እቲ ተሃሳይ ዝኸውን እቲ ኢዱ ተኣሲሩ ምስ ኣእዳዎም ዘይተኣስሩ ኢትዮጵያውያን ኣብ ዓውዲ ንግዲ ዝወዳደር ኤርትራዊ ወገን እዩ። እዚ እንታይ ማለት ምዃኑ ንምርዳእ ምስቲ ብዙሕ ማሕለኻታት፡ ኤርትራዊ ኣብ ወርሒ ካብ ባንክ ዘውጸኦ ዓቐን ብገዛእ ገንዘቡ 5 ሺሕ ናቕፋ ጥራይ ክኸውን እንከሎ ኢትዮጵያዊ ግና ዓቕሙ ክሳብ ዝፈቐዶ ብሚልዮናት ዘውጽእ ምዃኑ ምጥቃስ ጥራይ እኹል እዩ። ጉጅለ ህግደፍ ብቑዕ ባይታ ከየንጸፈ ንገንዘባዊ ምዝውውዋር ዘመናዊ ክገብሮ እየ ምባሉ፡ ምስቲ ኣብ ኢትዮጵያ ማዕቢሉ ዘሎ ገንዘባዊ ትካላትን ኣሰራርሓን ዝወዳደር ኣይኮነ። ንተሰዓርነት ኤርትራዊ ነጋዳይ ከኣ ካልእ ጠንቂ እዩ። ኣብዚ እዋንዚ ኤርትራዊ ብዛዕባቲ ሳላ ምኽፋት ዶብ ሃላኺ ነገራት ብሕሱር ናይ ምግዛእ ዕድል ምርካቡ ጥራይ ዘይኮነ ብዛዕባቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝዝንቢ ዘሎ መጻኢ ቁጠባዊ ሓደጋ ክሓስብ ይግበኦ። ድሮኳ ኣብቲ ኣብ ኣስመራን ካለኦት ከተማታት ኤርትራን ዝካየድ ዘሎ፡ ስርዓት ዘይሓለወ ንግዲ ኤርትራውያን ይጓነዩ ከም ዘለዉ ምዕዝምዛም ኣሎ። ምናልባት ኣብ ኤርትራ ካብ ምዕዝምዛም ሓሊፍካ ዓው ኢልካ ናይ ምዝራብ ዕድል እንተዝነብር እቲ ዘይዕግበት ናብ ቅሉዕ ተቓውሞ እውን መሰገረ ነይሩ ዝብሉ ብዙሓት እዮም። ናይቲ ምዕዝምዛሞም ጠንቂ ሰፊሕ ዝርዝር ዘለዎ ኮይኑ፡ ኣጠቓሊልካ ክረአ እንከሎ “ንኢትዮጵያውያን ነጋዶ ዝወሃብ መሰል ስለምንታይ ንኤርትራውያን ይሕረም ኣሎ። ብሰንኪ ናይዚ ንዓና ተኸልኪሉ ንኢትዮጵያውያን ዝተዋህበ መሰል ንሕና ካብ ዕዳጋ ንወጽእ ኣለና” ብዝብል ክጠቓለል ዝኽእል እዩ። እዚ ኤርትራውያን ክርድእዎን ከይሳዕረረ ክፍታሕ ድምጾም ከስምዕሉን ይግባእ። እዚ ንዛረበሉ ዘለና ቁጠባዊ ኰነታት ኣብ ግዝያዊ ናይ ሃላኺ ነገራት ምቕራብ ዝድረት ዘይኮነ፡ ኣርሒቑ ዝርኢ ናይ ወፍሪ (ኢንቨስትመን) ትሕዝቶ እውን ኣለዎ። እቲ ዶብ ምስተኸፍተ ብዙሓት ኢትዮጵያውያን በቲ ኣብ ዓዶም ዘሎ ናይ ውፍሪ ደረጃ ተተባቢዖምን ብኤርትራዊ ምቹእነት ተሳሒቦምን ጉዳይ ወፍሪ ከጽንዑ ገሾም እዮም። ውጽኢት መጽናዕቶም ብሓፈሻ “ኣብዚ እዋንዚ ኤርትራ ንወፍሪ ምችእቲ ኣይኮነትን” ዝብል እዩ። ኤርትራ ብኸምዚ ደረጃ “ንወፍሪ ዘይምችእቲ” ዝተባህለትሉ ምኽንያት ጥጡሕ እስትራተጅያዊ ኣቀማምጣን ርቡሕ ተፈጥሮኣዊ ሃብትን ስለ ዘየብላ ዘይኮነት ብሰንኪ ኩርሙይ ምምሕዳር ጉጅለ ህግደፍ ዝኣተዋ ሰለሎ እዩ። ሎሚ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ዕንወት ኩሉ ጽላታት ትሕተ-ቅርጻ ከኣ ሓደ ናይዚ ምስክር እዩ። ንኤርትራ ንወፍሪ ዘየምርጻ ዘሎ ከኣ ንሱ እዩ። ህግደፍ ኣብዚ መዳይዚ ክሰርሖ ዝግበኦ ዝነበረ ዘይምስርሑ ከኣ ቀንዲ ዘይብቕዓቱ ዝተቓለዓሉ እዩ። እቲ ንሓንሳብ ንደርጊ ንሓንሳብ ከኣ ንውግእ ኤርትራን ኢትዮጵያን እንዳማኻነየ ካብ ተሓታትነት ክሃድም ዝፍትኖ ከኣ ኣብ ቅድሚ ዝኾነ ኣካል ተቐባልነት የብሉን። እቲ ተሓታቲ ንሱን ንሱን ጥራይ እዩ። ሎሚ ኤርትራ ብኢትዮጵያውያን በጻሕቲ “ዕስራ ኦኣመታት ደቂሳ ዝጸንሐት” እያ ትበሃል ዘላ። መደቀሲ መድሃኒት ሂቡ ኣደቂስዋ ዝጸንሐ ከኣ ህግደፍ እዩ። ናይ ኢትዮጵያውያን ሃብታማት ብጉዳይ ውፍሪ ናብ ኤርትራ ምምልላስ ብዘይጽቡቕ ድሌት መራሕቲ ህግደፍ ኣይኮነን። ብዙሓት ኢትዮጵያውያን ኣውፈርቲ ኣስማቶም እንዳተቕሰ ኣብ ኤርትራ እገለ ሆቴል ክሰርሕ እዩ፡ እገለ ናይ ብሕቲ ዩኒቨርስቲ ክኸፍት እዩ። እገለ ኣብ ገማግም ቀይሕ ባሕሪ መዘናግዒ ቦታ ክሃንጽ እዩ። እገለ ከኣ ፋብሪካ ፍርናሽ ክኸፍት እዩ። ኣብ ትራንስፖርት ዝዋፈሩ እውን ኣስማቶም እንዳተጸርሐ ይዕለል ኣሎ። ግርም ኤርትራ ንደቃ ኮይኑ ንካልእ እውን ዝኸውን ናይ ወፍሪ ጸጋ ስለ ዘለዋ፡ ኣይኮነንዶ ካብ ጐረባብታ ካብ ርሑቕ እውን ንገዛእ ርእሶም ተጠቒሞም ንኤርትራውያን ናይ ምጥቃም ዓቕምን ድልውነትን ዘለዎም ኣውፈርቲ ተበሃጉዋ ጽቡቕ እዩ። እንተኾነ ብዋጋ ኤርትራውያን ኣውፈርቲ ክኸውን ከቶ ቅቡል ኣይኮነን። እቶም ሓደ እዋን ሃገሮም ንምዕባይ ኣብ ዝተፈላለዩ ዓውደ ስረሓት ተዋፊሮም ተስፋ ዝህብ ውጽኢት ምስ ኣመዝገቡ፡ በዚ ዓይኑ ደም ዝመልአ ህግደፍ ትካላቶም ራስዩ ንህግደፍ ኣረኪቡ ፈቓዳቶም መንዚዑ ምስ ሰጐጎም፡ ብዘይ ድሌቶም ካልእ ምርጫ ምስ ሰኣኑ ኣብ ደቡብ ሱዳን፡ ኣንጎላ፡ ኬንያ፡ ዩጋንዳ ኮታ ክሳብ ታንዛንያ ዘለዉ ኤርትራውያንከ ክጽውዑዶ ኣይመተገብአን። ንኢትዮጵያን ዝኽፈት ማዕጾ ንዓኣቶም ዝንፈጎምከ ስለምንታይ። ፍሉጥ እዩ ቅድም ንሶም ክጽውዑ መተገብኣ፡ እንተኾነ ህግድፍ እንዳማቱ እምበር ናቱ ስለ ዘየፍትወሉ ክሳብ ሕጂ ናብኣቶም ገጹ ኣየድሃየን። ምስቲ ካልእ ባህርያቱን ሚዛኑ ኣብቲ ካልእ መዳያትን ኣረኣኢኻ ንመጻኢ እውን ኣይክጽወዖምን እዩ። ንሳቶምከ ሎሚ ኣብዚ ሓደገኛ እዋን እውን ተዓዘብቲ ድዮም ክኾኑ። በቲ ኣብቲ ዘለዉዎ ዓዲ ሰሪሖም ዝረኽብዎ ከብዶም ይመልእ ኣከዳድናኦም ይምልክዕ ይኸውን። ኤርትራዊ ሕልናኦም ቅሱን ዘይምዃኑ ግና ርግጸኛታት ኢና። ጽባሕ እቲ ጉዳይ ሱር ምስ ሰደደ ኣብ ገዛእ ሃገርካ፡ ከምቲ ታሪኽ ኮይኑ ዝሓለፈ ናይ ግዜ መግዛእቲ ተጸበይ ናይ ወጻእተኛታት ናይ ምዃን ዕድልና ክፉት ምዃኑ ኣይንዘንግዕ። ኣቶ ኢሳይያስ ግና ንኤርትራዊ ጉዳይ ጓስዩ ደገደገ ናይ ምምዕዳው ሕማሙ ሳዕሪሩ እዩ። እነሆኳ ኣብ ጐንደር ከይዱ መቓብር እነሓጉ/ኣቦሓጉኡ ክፍሕር ጀሚሩ። ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ (ሰዲህኤ) ብሞት ኣቶ ገብረእግዝኣብሄር ዝተሰመዖ መሪር ሓዘን እንዳገለጸ፡ ናይቲ ሓዘን ተኻፋሊ ብምዃኑ ንቤተሰቦም ጽንዓት ንመዋቲ ከኣ መንግስተ-ሰማያት ይምነ።
119
የፓስፖርትና የሊሴ ፓሴ ማመልከቻ በአንድ ላይ ማቅረብ ወይም የፓስፖርትዎ ማመልከቻ ከኤምባሲው ወደ አገር ቤት ከተላከ ከአንድ ወርና ከዚያ በላይ ሳይሆን ሊሴ ፓሴ ማመልከት አይቻልም። ነገር ግን ኢምባሲው ማመልከቻዎን አገር ቤት ከላከ አንድ ወርና ከዚያ በላይ ከሆነና ፓስፖርቱን ሳይረከቡ የጉዞዎ ቀን ከደረሰ ሊሴ ፓሴ ወስደው አገር ቤት ሲደርሱ የከፈሉበትን ፓስፖርት ከኢሚግሬሽን መረከብ ይችላሉ። ባለጉዳዮች መላኪያም ሆነ መመለሻ ፖስታ መጠቀም የሚኖርባችሁ tracking number ባለው ups, ወይም usps express mail መሆን ይገባዋል፡፡ የላኩት ፖስታ ወደ ኤምባሲያችን ለመድረሱም ሆነ የተዘጋጀለዎት ሰነድ ወደ እርሶ ተመላሽ ለመደረጉ ባለዎት የፖስታ tracking number በመጠቀም ማጣራት ሰለሚችሉ ይህንኑ መረጃ ለማረጋገጥ ወደ ኢምባሲው መደወል አይጠበቅብዎትም፡፡
120
የትግራይ ክልል መንግስትና መሪ ፓርቲው ህውሃት የኤርትራን ጉዳይ በተመለከተ የሚያወጣው መግለጫና ውሳኔ በሚያስገርም ሁኔታ የሚቀያየር ሆኗል። ፈፅሞ ሊረጋጉ አልቻሉም። 1~ የመጀመሪያው መግለጫ ከወር በፊት ለመጀመሪያጥሪ ጊዜ ጉዳዩ ሲፈነዳ የኢህአድግ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ህውሃትና ሌሎች ፓርቲዎች የአልጄርሱን ስምምነት ካለምንም ቅድመ ሁኔታ እንደሚቀበሉ አሳወቁ ። ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ይሄንኑ ውሳኔ ተከትሎ ለኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ የአልጀርሱን ውሳኔ እንደምትቀበል በይፋ ለኤርትራና ለአለምአቀፉ ማህበረሰብ በሚዲያ አቀረበ። 2~ የጠ/ሚሩን ይፋ መግለጫ ተከትሎ የትግራይ ህዝብ ማጉረምረም ሲጀምር ህውሃት አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቶ ውሳኔውን እንደሚቃወሙ በመግለፅ “ጠቅላይ ሚኒስትሩም ለፓርላማ ሳይቀርብ በይፋ መናገሩ ስህተት ነው ” የሚል መግለጫ አወጡበት። እንደውም ከዛ አልፈው ህውሃት የኢህአድግ ምክር ቤት በአስቸኳይቤት እንድሰበሰብለት ጥሪ አቀረበ። በትግራይ ክልልም ሰፊ ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ ። 4ኛ~ ዛሬ ደሞ የትግራይ ምክርቤት ያወጣው የተቃውሞ ሪዞሊዩሽን ቀለም ሳይደርቅ ውሳኔውን ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፉትና በውሳኔውም ደስተኞች እንደሆኑ መግለጫ አውጥተዋል። ህውሃቶች እንደዚህ የሚያርበተብታቸውና መረጋጋት ያቃታቸው ለምን ይሆን ? ትናንት አቢይ አህመድ አስመራ በሰጠው መግለጫ ድንበር ማስመር እንደማያስፈልግ ቢናገርም ኢሳያስ ግን በሰጠው መግለጫ ይችን ነገር አላረጋገጠም። እንደውም ዛሬ ከተደረጉት የሁለትዮሽ ይሄ ማለት ከሁለቱ አገራት ሁለገብ ግንኙነት ባሻገር በአልጄርስ ስምምነት መሰረት የሁለቱን አገሮች ድንበር የሚለየው ችካል ይቸከላል ማለት ነው። በዚህ የድማርኬሽን ችካል መሰረት ባድመ እና ሌሎች ቦታዎች ወደ ኤርትራ በቅርቡ እንደሚካለሉ ግልፅ ነው ። ያኔ በነገራችን ላይ ህውሃቶች እኛን ከሸወዱን የበለጠ ኢሳያስን በነፍሱ ስለተጫወቱበት በዛም 25 አመታት ሙሉ ቅጥል ስላለ አሁን ኤርትራውያን ህውሃቶችን በተመለከተ በጥንቃቄ ነው እንደገና ላለመሸወድ እያንዳንዷን ለራሳቸው ጥቅም ብቻ እንደሚያደርጉ ግልፅ ነው ። ለአፍ ድንበር አያስፈልገንም ይባል እንጅ የችካሉን ነገር ኤርትራውያን ከሁሉም በፊት እንድቸከል ይፈልጋሉ። በነገራችን ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ አስመራ ሲጓዙ ቀጥታውንና ጭሩን በትግራይ በኩል ያለውን የአየር መስመር መከተል ሲገባቸው በሌላ ሶስተኛ የውጭ አገር ዞረው መሄዳቸው ብዝዎችን እያነጋገረ ነው።
121
ኣብ ዓለም ሰላም ኩሉ ነገር እዩ። ሰላም ቅሳነት፡ ምዕባለን ዕብየትን’ዩ። ኣብ ሰላም ፖለቲካዊ፡ ቊጠባዊ፡ ማሕበራዊ፡ ዲፕሎማስያዊ ጉዳያት ንረብሓ ህዝቢ ዘገልግል ምዕባለታት ብዘይምቊራጽ ከመዝገብ ይከኣል እዩ። ኣብ ቅሳነትን ምዕባለን ዝሰፈነሉ፣ ልዕልነት ሕጊ ዝተረጋገጸሉ ራዕድን ጥሜትን ቦታ የብሎምን። ፍልጠት ይምዕብል ንድንቁርና ድማ ይትክኦ፣ ሓዘን ብሓጎስ ይትካእ። ብሓፈሻዊ ኣበሃህላ ግን ሰላም ናይ ሓፋሽ ህዝቢ ኩሉ ሸነኻዊ ረብሓ ዘዕቁብ ተረኽቦ እዩ። ሰላም ኣብ ዘይብሉ ኲነታት ተረባሒ እንተ’ሎ ምናልባት እቲ ኣብ ስልጣን ዘሎ ኣካል ጥራሕ እዩ ክኸውን ዝኽእል። ስለ ዝዀነ ሓደ ሕብረተሰብ ኣብታ ልዑላዊት ሃገሩ መንግስቲ ከጣይስ ማሕበራዊ ውዑል ክገብር ከሎ እቲ ቀዳማይ ዕማም ዝቐውም መንግስቲ ሰላም ንምስፋን እዩ። ኣብታ ሃገር ዘሎ ህዝቢ ንኽነብር ክሰርሕ፡ ክሓርስ፡ እንስሳ ዘቤት ከርብሕ፡ ክነግድ፡ ክመሃር፡ ወዘተ ቅድሚ ኩሉ ሰላም የድልዮ። እቲ ዝተደኰነ መንግስቲ ከኣ ሰላም ከስፍን፡ ሕጊ ከንግስ፡ ፍትሒ ከረጋግጽ፡ ሃገር ክከላኸል ወዘተ ይለኣኽ። ልእኹ ብግቡእን ብስነ-ስርዓትን ዘይዋጻእ እንተዀይኑ ግን ብሕጊ ይእለ። እንተዀነ ግን ኣብ ኤርትራ ሃገርና ዘሎ ህግደፋዊ ስርዓት ባዕሉ ኣብ ስልጣን ዝተወጠሐ፣ ዘይቅዋማዊ ጉጅለ ጥራሕ ዘይኰነስ ሰላም ንኸይሰፍን ዝዘርግ፣ ቅሳነት ንኸይሰፍን ብኣንጻሩ ረብሻን ውግእን ወረ-ውግእን ከስፍን ብዘይምስልካይ ለይትን ቅትርን እንዳሰርሐ ዘበላሹን ንጐረባብቲ ሃገራት ድማ ኢድ ምትእትታው እንዳገበረን እንዳተዃተዀን ኣብ ውግእ ዝወፍር ስርዓት እዩ። ብኣጠቓላሊ ኣብ ህዝቢ ኤርትራ መዘና ዘይተረኽቦ ግህሰት ፖለቲካውን ሲቪላውን ከምኡ’ውን ሰብኣዊ መሰላት ከም ዝሰፍን ይገብር። ህዝቢ ብራዕድን ጥምየትን ከም ዝሳቐ ይገብር። ሎሚ ክርአ ከሎ፡ ህግደፍ፡ ሃገር ካብ ኢትዮጵያ ክትፍለ ከላ፡ ኣብ ክንዲ ኩሎም ዝብጽሕዎን ዝግብእዎን ናይ ሃገር ልዑላውነት ዘረጋግጹ ረቛሒታት ብስነ-ስርዓት ዝርከብ፣ ካልእ ሕቡእ ኣጀንዳ ስለ ዝነበሮ፡ ሸለል ኢሉ ብምሕላፍ ብግቡእ ከይተረከቦም ጸኒሑ። ሓደ ካብ እቶም ረቛሒታት ከኣ ጉዳይ ዶብ እዩ። ኣብዚ እዋን’ዚ እሞ ኸኣ ህግደፍ ኰነ ኢሉ ንዶብና የድፍሮ ኣሎ። ሓደ ናይ ወጻኢ ሓይሊ ናይ ሃገርና ኤርትራ ዶብ ጥሒሱ ኣትዩ ንደቂ ሃገር ኤርትራውያን (ዓፋር) ብነፈርቲ ዝርሽን ዘሎ ኣካል ኣብ ሃገርና ተፈቒድሉ ስለ ዘሎ ህዝብና ዓገብ ክብሎ ጥራሕ ዘይኰነስ ልዑላውነት ሃገሩ ከዕቁብ ብትሪ ክቃለሶ ይግባእ ንብል። ንኤርትራዊ ህዝቢ ዓፋር ድማ ዘይተኣደነ በደል ብናይ ወጻኢ ሓይሊ ይወርዶ ስለ ዘሎ ሃየ ንግጠሞ። ብተወሳኺ እዚ ናይ ወጻኢ ሓይሊ’ዚ ኣብ ሃገርና ኰይኑ ንጐረበትና ዝዀነ ህዝቢ የመን ይወግእ ከም ዘሎ ከም ጽሓይ ዝበርሀ እዩ። ንሱ ከይኣክል እዚ ናይ ወጻኢ ሓይሊ’ዚ መሬትና (ወደብና) ምስካልእ ኣካል ክጥቀመሉ ውዑል ዝኣትወሉ ዘሎ ግዜ በጺሕና ከም ዘለና እዚ ሰላማዊ ሰልፊ እዚ ፈሊጡ እዚ ብዝግባእ ከቃልሖ ግሃድኤ-ሕድሪ ምሕጽንትኡ የቕርብ። ዶብ ሓደ ካብ’ቶም ልዑላውነት ንኽረጋገጽ ክማልኡ ዝግብኦም ረቛሒታት ሓደ እዩ። ዶብ ንካልኦት ካብ ዶብ ወጻኢ ዘለዉ መንግስታት ኣብ ጉዳይካ ከይኣትዉ ዝእግድ ኰይኑ፣ ንኣብ ውሽጣ ዝርከቡ ደቂ-ሃገር ከኣ ሃገሮምን ህዝቦምን ንምምሕዳር ምሉእ መሰል ዝህብ መሳርሒ ምዃኑ ይፍለጥ። ዶብ ናይ ሃገራዊ ግዝኣታዊ ልዑላውነትን ናይ ሃገር ሓድነትን ዘረጋግጽ ካብ’ቶም ልዑላውነት ዘረጋግጹ ረቛሕቲ ሓደ ምዃኑ ርጉጽ እዩ። ስለ’ዚ ኣብ መንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዘሎ ኣይ-ውግእ ኣይ-ሰላም ኣብቂዑ ዘላቒ ሰላም ክሰፍን እንተዀይኑ፡ ጉዳይ ዶብ ብሕጋዊ ኣገባብን ግሉጽነትን ዝተሰነየ ክፍታሕ ይግባእ። ብተወሳኺ ብኣሽሓት ዝቚጸሩ መንእሰያት ናይ ክልቲኡ ሃገራት ዝቐዘፈን ድሒሩ ድማ መንእሰያትና ሃገር ጠንጢኖም ንኽውጽኡ ዘገደደን ምኽንያት ዝዀነን ጉዳይ ስለ ዝዀነ ሓያል ተኣፋፍነት ኣለዎ፤ እዚ ማለት እቲ ውሳኔ ኮሚሽን ዶብ መሰረት ዝገበረ፡ ብፍላይ ኣብ’ቲ ዶብ ዝርከቡ ኣህዛብ ክልቲኡ ሃገራት ብዝሳተፍዎ፡ ዘላቒ ሰላም ዝፈጥር ክኸውን ይግባእ። እዚ ንጉዳይ ሃገርና ኤርትራ ኣመልኪቱ ኣብ ጀነቫ ስዊጸርላንድ ክግበር ዝቀራረብ ዘሎ ሰላማዊ ሰልፊ፣ ህዝብና ደላይ ሰላም ብምዃኑ፡ ሰላም ንኸሰፍን መዋእሉ ተቓሊሱን ገና ከኣ ይቃለስ ከም ዘሎን ዘንጸባርቕ ሰላማዊ ሰልፊ እዩ። ብምዃኑ ድማ፡-  ነዚ ሕጂ ኣብ መንጎ ኤርትራን ኢትዮጵያን ብሓፈሻ፡ ህዝቢ ትርግራይን ዓፋርን ድማ ብፍላይ፡ ዝተኣወጀ ድምጺ ሰላም ብምድጋፍ፡ ግን ዘላቒ ንክኸውን፡ ሕቶ ዶብና ሕማም ድሓር ንኸይገድፍ፡ ብሕጋውን ግሉጽን ንጹርን ቀዳምነት ተዋሂብዎ ክምልከት ዝጽውዕ ሰለማዊ ሰልፊ ምዃኑ ብምግንዛብ፣  ብርሑቕ ንልዑላውነትና ክደፍር ዝወጣወጥን፡ ኣብ ውሽጢ ሃገርና ግህሰት ኣድማሳዊ ሰብኣዊ መሰላት ብጽዑቕን ቀጻልን እንዳተፈጸመ ከሎ፡ ከም ዘይፍጸም ከርኢ ወስታ ክገብር ንዝመጣጠር ኣካል፡ ጸርፊ ንህዝብና ምዃኑ ዝኸሽሕ ምዃኑ ብምርዳእ፣
122
ዝግባእ ሞያዊ ብቕዓት፣ ጉልበት፣ ገንዘብ፣ መሳርሒ ተመዲብሉ ብመጽናዕቲ ኣብ ጽኑዕ ባይታ ዘይተሰረተ ህንጻ፡ ክንዲ ዝኾነ ሕብሪታት ይቀባእ፡ በብዓይነቱ መጋየጽታት ተገይርሉ ንዓይኒ ተዓዘብቲ ብዝምስጥ ማሕ ማሕ ይበል፡ ውሕስነት ዘይብሉ ንግዝይኡ ተራእዩ ነበረ ዝኸውን መልክዕ ደኣምበር፡ ነዊሕ ዓመታት ከገልግል ከምዘይኽእል ርዱእ ነገር’ዩ። ኣብ ህንጻ ጥራሕ ዘይኮነ ኣብ ዝኾነ መጽናዕቲ፡ ሞያዊ ብቕዓት፡ ጉልበት፡ ገንዘብን መሳለጥያን ዘድልዮ ዓውደ ስራሕ፡ ክኾነልካ ካብ ዘለካ ባህጊ ተበጊስካ ብስምዒት ተመሪሕካ ብትወስዶ ግብራዊ ተበግሶ ኣዕጋቢ ውጽኢት ከም ዘየምጽእ ኣቐዲሙ “እናጎየዩ ዝተዓጥቅዎ እናጎየዩ ይፍታሕ” ብዝብል ምስላ ዝተመለሰ’ዩ፡፡ ብተግባር ከኣ ዝነበረን ዘይተሓስበን ለኻኺሙ ኣብ ሓጺር ግዜ ዝዓኑ’ዩ ዝኸውን። ስለዚ ሓደ ነገር ክትሰርሕ ክትሓስብ እንከለኻ ካብ ታህዋኽ፣ ብስምዒታዊ ረስኒ ዝግዛእ ድሌት፣ ክኸውን’ዩ ዝብል ውሕስነት ዘይብሉ የዋህነት ዝደሓነ ኣብ ምሉእ ኣፍልጦን ርእሰ ተኣማንነትን ክስረት ከም ዘለዎ ምርዳእ የድሊ። ንኣድላይነት ጽኑዕ መሰረት ብዓይኒ ፖለቲካን ፖለቲካዊ ደሞክራስያዊ ምሕደራን እንተወሲድናዮ ካብ ኩሉ ዓውድታት ስራሕ ዝያዳ መጽንዓቲ፡ ርሑቕ ዝጠመተ ራእይ፡ ንቕሓት፡ ብቕዓት ፖለቲካዊ ምሕደራ፡ ሓላፍነት፡ ህዝባዊ ወገንነት፡ ትካላዊ ውሕስነት ከም ዘድሊዮ ንግንዘብ። ፖለቲካን ፖለቲካዊ ደሞክራስያዊ ምሕደራን ስለምንታይ ካብ ካልእ ዓውድታት ዝያዳ ኣብ ጽኑዕ መሰረት ክስረት ኣለዎ፡ ትካላዊ ውሕስነት ክህልዎ ኣለዎ ንብል ኣለና? ነቲ ካልእ ዓውድታት ኣትሒትና ስለንጥምት ድዩ? በፍጹም ኣይኮነናን። ኣብ ሑጻ ዝተሰረተ ህንጻ ሓደጋ ከምዘኸተል፡ ግቡእ ኣፍልጦ ዘይወነነ መራሒ መኪና ካልኦት ለኪሙ ከም ዝጠፍእ፡ ብሓላፍነት ዘይብሎም ሰባት ዝውነን ኒኩለሳዊ ቀመማዊ ጋዝ ንዓለም ሓደጋ ምዃኑ፡ ካብ ምኽሪ በዓል ሞያ ወጻኢ ዝውሰድ መድሓኒት ከቢድ ጉድኣት ከምዘኸትል …ወዘተ ብምዝንጋዕ’ውን ኣይኮነን። ዓውዲ ፖለቲካን ፖለቲካዊ ደሞክራስያዊ ምሕደራን ዝያዳ ካብ’ቲ ካልእ ኣብ ጽኑዕ ባይታ ክስረት ኣለዎ ክንብል እንከለና ‘ምበኣር፡ ሓደ ብቐጥታ ምስ ህዝባዊ ሃገራዊ ሰላም፣ ህዝባዊ ደሞክራሲ፣ ህዝባዊ ፍትሒ፣ ህዝባዊ ልምዓት ዝተኣሳሰረ ስለዝኾነ’ዩ፡፡ ካልኣይ ንኹሉ ዓውድታት ስራሕ ፖሊሲ ዝቐርጽ፡ ብውጥን ኣንፈት ዘትሕዝ፡ ናይ ትግባረ መደባት ዝስእል፡ ዘተሓባብር፡ ዘመሓድር ዓውዲ ብምዃኑ’ዩ። ንኣብነት ሓደ ሃገራዊ ፖለቲካዊ ስልጣን ዝተቖጻጸረ መንግስቲ፡ ሃገራዊ ሰላም፡ ልዕልና ግዝኣተ ሕጊ፡ ማሕበራዊ ፍትሒ፡ ሓባራዊ ተጠቃምነት፡ ኣብ ምሉእ ኣፍልጦን ድሌትን ህዝቢ ዝተመርኮሰ ውሽጣዊ ሓድነት ክሃንጽ እንተዘይክኢሉ፡ ኣቐዲሙ ተሰሪሑ ኣብ ፍረ ዝበጽሐ፡ ኣብ ቁጠባ ሃገር ኣወንታዊ ጽልዋ ክገብር ተስፋ ተነቢርሉ ኣብ መስርሕ ህንጸት ዝጸንሐን ኣብ ሓሳብ ዝነበረን ትሕተ ቅርጻዊ መደባት ልምዓት ኩሉ’ዩ ኣብ ደውታ ዝኣቱን ዝዓኑን። ምኽንያቱ ብዘይ ውሑስ ሃገራዊ ሰላም ካብን ናብን ዝወናጨፍ ነጋዳይ፡ ተኣማሚኑ ገንዘቡ ዘፍስስ በዓል ሃብቲ፡ ቀሲኑ ዝመሃር ተመሃራይ፡ ናብ ሞያዊ ተልእኾኡ ጥራሕ ዘተኩር ተመራማሪ፡ ፍቅሪ ዘለዋ ስድራ ቤትን ሕብረተ-ሰብን ክህሉ ኣይኽእልን። ህዝባዊ ቅዋም ሃልዩ ብኡ መሰረት ተመሪሑ ዝኸይድ ደሞክራስያዊ ኣተሓሳስባ እንተዘይተፈጢሩ፡ ብዛዕባ ሓድነት ክንዲ ዝኾነ ይጨራሕ ሓቀኛ ህዝባዊ ሓድነት ክረጋገጽ ዘበት’ዩ። ህዝቢ ዘሳተፈን ተጠቓሚ ዝገብርን ግሉጽን ብሕጊ ዝምራሕን ቁጠባዊ ፖሊሲ እንተዘይሃልዩ፡ ውሑዳት ተጠቀምቲ ብዙሓት ከኣ ተጎዳእቲ ዝገብር ደኣምበር፡ ሓባራዊ ዕግበትን ርውየትን ፖለቲካዊ ሃዋህው ዘረጋግጽ ክኸውን ከቶ ኣይሕሰብን። ስለዚ፡ ሕቶ ሓቀኛ ፖለቲካዊ ደሞክራሲ ኣብ ህይወት ሓንቲ ሃገር ዘለዎ ብጽሒት ክሳብ ክንድዚ ወሳኒ ብምዃኑ ዝያዳ ጠመተ የድልዮ። ጥንቁቕ ኣተሓሕዛ ይጠልብ። ኣብ ንጹር ራእይን ህዝባዊ መሰረትን ክንጸፍ ይግባእ። ኣብ ዝተፈላለዩ ሃገራት ዝተራእዩ መለኽቲ ስርዓታትን ከመይነት ኣወጋግዳኦምን ዝምልከት ናይ ታሪኽ መዛግብቲ ከም ዝሕብርዎ፡ ኣብ ኮረሻ ሃገራዊ ስልጣን ዝደየቡ መለኽቲ ውክልናኦም ንውሑዳት ናይ ረብሓ መሻርኽቶም’ዩ። ዝሓዝዎ ስልጣን ብሰላም ብህዝባዊ ምርጫ ይለቁ ማለት ከኣ ዘበት’ዩ። ብባህሪኦም ህዝባዊ ወገንነት ስለ ዘይብሎም ብዛዕባ ህዝባዊ ሕሰም፡ ህዝባዊ ሕቶ ኣይግደሱን’ዮም። ደላዪ ሰላም ማሕበረ-ሰብ ዓለም ዝምረሓሉ ኣምር ደሞክራስን ደሞክራስያዊ ትካላዊ ኣሰራርሓን ኣይኮነን ብተግባር ክምርሕሉ ክሰርሕሉ ከም ፖለቲካዊ ቋንቋ’ውን ህዝባዊ ዛዕባ ከይከውን’ዮም ዝሰርሑ። ህላወ ልዕልና ግዝኣተ ሕጊ ኣየደልዩን። ኣብ ወረቐት ዝሰፈረ ሕጊ እንተሎ ከኣ ኣይምእዘዝሉን። ንሕና ኤርትራውያን ሎሚ ኣብ ትሕቲ ኣዝዩ መሪር ኣሰካፊ ፖለቲካዊ ጭቆና ከም ንርከብ ኣሉ ዝበሃሎ ኣይኮነን። በዓል ቤት ናይ’ቲ መሰክሕ ፖለቲካዊ ጭቆና ጉጅለ ህግደፍ’ዩ። ጉጅለ ህግደፍ ሓደ ብደርባዊ ፖለቲካዊ ባህሪኡ ጸረ-ህዝቢ ብምዃኑ፡ ካልኣይ ህዝባዊ ውክልናን መወከሲ ዝኾኖ ህዝባዊ ሃገራዊ ቅዋምን ዘይብሉ ብምዃኑ፡ ሳልሳይ ተግባሩ ፋሽሽታዊ ብምዃኑ፡ ኣብ ኣሰላልፋ ፖለቲካዊ ሓይልታት ኣበይ’ዩ ዝምደብ? ኣብ ደምበ ፈታዊ ወይስ ኣብ ደምበ ጸላኢ? እቶም ኣቐዲሞም ብስነ-ፍልጠታዊ መልክዑ መርገጾም ዘነጸሩ ብኡ ይቐጽሉ። እቶም ን27 ዓመታት ሓመድ ድፋጫኦም ኣስቲይዎም ክንሱ፡ ንደርጊ ደምሲሱ ነጻነት ዘምጸአ ‘ኳዩ፡ ሃገራዊ እኳ’ዩ፣ ኣሕዋትና እኳ’ዮም፣ ናይ ምሕደራ ልምዲ ስለዘይብሎም እኳ’ዮም፡ ጸላእትን ተጻባእትን ስለዝበዝሕዎም እኳ’ዮም፣ ኣህጉራዊ ቤት ፍርዲ ዝወሰነልና ባድመ ስለይተረከበ እኳ’ዩ ….ወዘተ ዝብሉን ካልኦትን ኣዝዮም ሚዛን ዘይብሎም ናይ የወሃት ላህመታዊ ፖለቲካዊ ሚዛናት ግን፡ ብዋጋ ህይወቶምን መጻኢ ዕድሎምን ንቀጻልነት እቲ መላኺ ጉጅለ ውሕስነት ዝህቡ ኣረኣእያታት ብምዃኖም፡ ጽባሕ ዘይኮነ ሎሚ ክእረሙ ኣለዎም። መን’ዩ እዚ ንህዝብታት ኤርትራ ዝሕምስ ዘሎ ሓይሊ ፈታዊ ወይስ ጸላኢ ኣገንዝበኦም ከስተኻኽሉ ይግባእ። ሎሚ ህግደፍ ዘቤታዊ ጸላኢ ምዃኑ ዘይኣምን ዜጋ፡ ማሕበራዊ ሓይሊ፡ ፖለቲካዊ ጉጅለ ወይ ውድብ ንጽባሕ ካብ ናይ ሎሚ ዝሓሸ ተስፋ ዘይብሉ’ዩ። ስለዚ ኣብ’ዚ መድረኽ’ዚ ብተራ ድሌት እናተመራሕና፡ ጸላኢ ዝደኸመ መሲሉ ኣብ ዝተራእየና ስምዒታዊ ረስንና ሓፍ ክብል፡ ብኣንጻሩ ኣብ ዝኾነሉ ከኣ ተስፋና ደብዚዙ ለጠቕ ክብል ዘይኮነ፡ ስለምንታይ ከም’ዚ ኮይናዮ ዘለና ክንከውን ክኢልና፡ ኣብ ከም’ዚ ክንወድቕ ዝገበረና መን’ዩ? ኣብ’ዚ ፖለቲካዊ ውድቀት’ዚ ናትና ብጽሒት ኣለዎ’ዶ የብሉን? ህዝባዊ፡ ደሞክራስያዊ፡ ፍትሓዊ ብዝኾነ መምዘኒታት ክንፍትሾ፡ ግጉይ ኣረኣእያን ኣሰራርሓ እንተኔሩና ብግልጽን ብትብዓትን ክንእርም ዘብቀዓና ፖለቲካዊ ንቕሓት ክንውንን ኣለና። ፖለቲካዊ ኣረኣእያና ካብ ብስምዒት ምግላብ ከይተፋተሐ፡ ንትምክሕቲ፡ ጽበትን በለጽን ድሑራት ዝንባሌታት ብሓይሊ ሓሳብ ፊት ንፊት ምውጋእ ከይጀመረ፡ ኮታ ፈታውን ጸላእን፣ መሰረታውን ዘይመሰረታውን ግርጭታት ፈላልዩ ኣብዘይርአሉ ፖለቲካዊ ጎዱፍ እናሃለወ፡ መታን ንህግደፍ ክንስዕር ኩሉ ነገር ገዲፍና ሓደ ንኹን ዝብል ጭርሖ ናብ’ቲ እንደልዮ ውሑስ ሰላምን ደሞክራስን ከብጸሐና ከምዘይኽእል ምርዳእ ልቦና’ዩ። ኣብ መንጎ ደለይቲ ደሞክራስያዊ ለውጥን ጉጅለ ህግደፍን ተፈጢሩ ዘሎ ናይ ጸላእን ፈታውን ጋግ ንሕና ስለዝመረጽናዮ ኣይኮነን። ሒዝናዮ ዘለና ፖለቲካዊ ኣረኣእያ ፈጺሙ ዘይቃዶ ስለዝኾነ’ዩ ከምኡ ኮይኑ። ኣብ ፖለቲካዊ ውድባት ዘሎ ናይ ኣረኣእያን መልክዕ ውደባን ፍልልያት ብተመሳሳሊ፡ ሓደ ንኽንከውንን ከይንኸውንን ናይ ተራ ሕርያ ጉዳይ ዘይኮነ፡ ናይ ዝንባሌን ንዝንባሌኻ ከተዐውተሉ ትኽእል ትኽተሎ ጥበብን መግለጺ’ዩ። ስለዝኾነ ሎሚ ህዝባዊ ልዑላውነትና ተደፊሩ፡ መሰረታዊ ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰልና ተገፊፉ፡ ናይ ስራሕን ሰሪሕካ ብረሃጽካ ምጥቃምን መሰል ርሒቑና፡ ኣብ ቤትና ብሓባር ምንባር ከም ገበን ተቖጺሩ ንህደን ንፈናቐል ንስደድ ስለዘለና፡ ካብ’ቲ ስነ-ፍልጠታውን መንገዲ ዓወትን ዝኾነ ፖለቲካዊ ስነ-ሓሳባዊ ስትራተጂን ስልትን መትከላት ወጻኢ፡ ነቲ ዝተፈላለየ ናይ መሰል ሕቶታት ጎሲና ወይ ኣፍልጦ ነፊግና፡ ንህግደፍ መታን ሆ ኢልና ክንጸርጎ’ሞ ናትና ብሕርያና ተማእዚዙ ዝኸይድ ስርዓተ መንግስቲ ክህልወና፡ ናይ ግድን ኣብ ሓደ ክንመጽእ ኣለና ዝብል መጎት፡ ምስ ክውንነትና ኣይቃዶን ኣብ ዓወት ድማ ኣየብጽሕን። እቲ ተወጺዐ ተገፊዐ ኢሉ መሰል እናሓተተ፡ ተገልቢጡ ካልኦት ንዘዕልዎ ሕቶ ሰብኣውን ደሞክራስያውን፣ ሕቶ መንነት፣ ሕቶ ሃይማኖት፣ ሕቶ ማዕርነት፡ ንገሊኡ በታኒ ሓድነት ትሕቲ ሃገርነት፣ ንገሊኡ ናይ ግዳም ተልእኾ፣ ንገሊኡ ተፈቲኑ ዝወደቐ ፍልስፍና፣ ንገሊኡ ኣውራጃዊ፣ ንገሊኡ እስላማዊ ሃይማኖታዊ ዝብል ፈጠራዊ ኣስማት ብምጥማቕ ዝጽየንን ጸለሎ ዝቐብእን ኣተሓሳስባ፡ ካብ ሎሚ እንተዘይተገሪሑን ተኣሪሙን “ካብ ንግሆኡ ዝነቀወ ዝብእስ ነየሕደሪ” ከም ዝበሃል ምስላ፡ ንገዛእ ርእሱ ናይ ንጽባሕ ድጉል ሓደጋ ምዃኑ ክስመረሉ ኣለዎ። ኣብ ልዕሊ መላኺ መንግስታዊ ጉጅለ ኣብ ዝሓጸረ ግዜ ተቓሊስና ክንዕወት፡ ሰናይ ባህግና ብቕኑዕ ኣገባብ ክምለስን ሕጋዊ ውሕስነት ክረክብን፣ ብዙሓት ምዃና፡ ብዙሕ ርእይቶ ከም ዘለና ብንቕሓት ብሓላፍነታዊ ስምዒት ንናበብ ንቀባበል፡ ንተሓባበር ንከባበር። ቅድሚ ሃገራዊ ክብሪ ንሰብኣዊ ክብሪ ንስራዕ። ዝተፈላለየ ርእይቶታት ምህላው ጸጋ ደኣምበር ሓጥያት ከምዘይኮነ ብምርዳእ፡ ንዘለው ፍልልያት ሓደ ክኾኑ ዝኽእሉ እንተኾይኖም መስርሖም ሓሊዮም ሓደ ክኾኑ ምትብባዕ፡ ኣብ ሓደ ንዘይመጽኡ ከኣ ብስልጡን ኣገባብ ተመሓዲሮም ኣብ ዘራኽቡና ብሓባር ንምስራሕ ድልዊ ምዃን የድሊ። ካብ’ዚ ወጻኢ ሎሚ ብህግደፍ ጸልሚቱና ስለዘሎ ዝተፈልየ ሓሳብ ኣይነቕርብ፡ ኤርትራ ጥራሕ ንበል፡ ብኤርትራዊ ዜግነት ጥራሕ ንተኣኻኸብ ዝብል ኣገንዝቦ ግን፡ ናይ ትምክሕትን ዓፈናን ስርዓት፡ ብካልእ ትምክሕታውን ዓፋንን ስርዓት ክትክእ ምሕላን ደኣምበር መሰረታዊ ለውጢ ከምዘየምጽእ ክስቆረና ኣለዎ። ካብ ሎሚ ንዘለና ናይ ኣረኣእያን ኣሰራርሓን ጉድለታት ንምእራም ድልዋት እንተዘይኮይና፡ ጽባሕ ካልእ ባህሪ ፈጢርና ብጹኣት ክንከውን ኣይንኽእልን። ስለዚ ጽባሕ ኣብ ኤርትራ ክኾነልና እንደልዮ ፖለቲካዊ ስርዓት፡ መሰረቱ ናይ ሎሚ ኣረኣእያናን ተግባርናን ምዃኑ ብስምዒት ዘይኮነ፡ ርሑቕ እናጠመትና ብስነ-ሓሳብ፡ ብስትራተጂን ስልትን እናተመራሕና ክንቃለስ ይግባእ።
123
የኢትዮጵያ ባለውለታና ታዋቂው አትሌት አበበ ቢቂላ አሠልጣኝ ስለነበሩት ኦኒ ኒስካነን የተጻፈው መጽሐፍ ምረቃ ላይ ከጓደኞችዎ፣ ከወዳጆችዎና ከቤተሰብዎ ጋር ይገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል! ኦኒን አፍሪካዊ አጎቴ ነበር የምለው። ሕጻናትን በጣም ይወድ ነበር። አስማት ይችላል። … በተለይ የማልረሳው ማታ ማታ እምተኛበት አልጋ ግርጌ ቁጭ ብሎ በአፍሪካ ስላከናወናቸው ጀብዱዎች የሚተርክልኝን ነበር። ለአንበሳ አደን ከጓደኛው ጋር ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ በሄደበት ጊዜ በለስ ሳይቀናቸው ቀርቶ እንቅልፍ ሸለብ እንዳደረጋቸው አንዲት እንስት አንበሳ ከየት መጣች ሳትባል እድንኳኑ በር ላይ ተገትራ እንዳያት የነገረኝን አስደንጋጭ ገጠመኞቹንና ሌሎቹንም እስከዛሬ ድረስ አስታውሳቸዋለሁ። ኡልፍ ኒስካነን ኦኒ በፊንላንድኛ መልካም ዕድል ማለት ነው። … ስምን መልአክ ያወጣዋል እንዲሉ እሱም ዕድለኛ ነበር ማለት ይቻላል።በዓለም ላይ ብዙ ቦታዎችን ጎብኝቷል። የልጅነትና የወጣትነት አፍላ ጊዜውን ያሳለፈበት ሶልና እና ለሁለት ዓመት ኮንትራት ሄዶ የዕድሜውን እኩሌታ ያህል የኖረባት አዲስ አበባ ግን በኦኒ ልብ ውስጥ እጅግ ላቅ ያለ ስፍራ ነበራቸው። ማሪያነ ሳውተር ሚስተር አበበ በዚያ ምሽት ሀውልቱን ቀና ብሎ ሲመለከት ደሙ ፈላ። ሀውልቱ በጨለማው መሃል እንደጆቢራ ተገትሯል። ቆፍጣናው ወታደር በግፍ የተጨፈጨፉት ወገኞቹ ታሰቡት። በባዶ እግራቸው እስከ መጨረሻው እስትንፋስ ድረስ ለተዋጉት የኢትዮጵያ አርበኞች ደም መላሽ ሆኖ ፋሽስቱን የጣሊያን መንግሥት ሊበቀለው ቆረጠ። ትንፋሹን አሰባስቦ ፍጥነቱን ጨመረ። እስካሁን ድረስ ከጎኑ እየተከታተለ አላፈናፍን ያለውን ሞገደኛውን የሞሮኮውን ራህዲ ትቶት ወደፊት ሸመጠጠ። መዳረሻው ላይ ጣሊያን ሰራሹ ድንጋያማው ኦሎምፒያድ ስታዲዮም ባልደፈርም ባይነት እየራደ ነው። አበበና የኮንስታንቲን ቅያስ ፊት ለፊት ተፋጠጡ። የኢትዮጵያን ሕዝብ አደራ ያነገበው ጥቁሩ አፍሪካዊ ከፊት ለፊቱ ተገትሮ የሚርደውን ግምብ ድጋሚ በዓለም ፊት ለማዋረድ ፍጥነቱን ጨምሮ በቁርጠኝነት ወደፊት ተፈተለከ። የመጨረሻውን ክር ሲበጥስ የድካም ስሜት ፈጽሞ አልታየበትም። ሁለት ሰአት ከአስራ አምስት ደቂቃ ከአስራ ስድስት ሴኮንድ። አኩሪ ሰዓት። እየተቅበጠበጠ በጉጉት ሲጠብቅ የነበረው አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን በሰዎች መሃል እየተሽሎከሎከ መጥቶ አበበ አንገት ላይ ተጠመጠመ። ኢትዮጵያዊው አበበ ቢቂላ ለአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያ በአንገቱ ላይ አጠለቀ። ያገሩ ልጅ አበበ ዋቅጅራም በጣም ብዙ ታዋቂ አትሌቶችን ቀድሞ በሁለት ሰአት ከሃያ አንድ ደቂቃ ሰባተኛ ሆነ። ጉሮ ወሸባዬ! ድል ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ሆነ።ነጭ አምላኪው አለም ተገረመ፤ አፈረም። ኢትዮጵያና አፍሪካ ግን አንገታቸውን ቀና አድርገው በልጃቸው ኮሩ። አንዳንድ የጣሊያን ጋዜጦችም “ኢትዮጵያን ለመውረር ድፍን የጣሊያን ሠራዊት ዘመተ። ጣሊያን ግን በአንድ ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ወታደር ተወረረች” በማለት በበነገታው በፊት ገጾቻቸው ላይ ጻፉ።
124
በኢኮሎጂካል አሠራር ውስጥ, ጋዝ ፈሳሽ ጋዞች አነስተኛ መጠን ያላቸው መርዛማ ጋዞች (ለግድግዳ ቤቱ ተጽእኖ) አነስተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል. በማቃጠል ጊዜ ሲወጣ c02 በከባቢ አየር ውስጥ እየጨመረ በሚሄድበት ጊዜ በፋብሪካው ተወስዷል. ብቸኛዎቹ ሸንበቆዎች ከፋብሪካው የሜካኒካል ባህል የሚመነጩ ናቸው.
125
አንጎላ ለ38 ዓመታት የዘለቀዉን የኾዜ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽን ዘመነ ስልጣን የሚያከትም ታሪካዊ ምርጫ ዛሬ አካሂዳለች። የነዳጅ ዘይት ዋጋ መዉረድ እና ከፍተኛ ግሽበት በነዳጅ ዘይት የበለፀገችዉ ሀገር ሲመራ የከረመዉ የሕዝቦች ንቅናቄ ለአንጎላ ነፃነት በምህጻሩ mpla የተባለዉ ገዢ ፓርቲያቸዉ መንበሩ እየተንገጫገጨ እንደሆነ ዘገባዎች ያመለክታሉ። በጎርጎሪዮሳዊዉ 1979ዓ,ም መስከረም 20 ቀን ነበር ኾዜ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽ አንጎላ ከቅኝ ተገዢነት ነጻ ከሆነች በኋላ የመጀመሪያዉ የሀገሪቱ ፕሬዝደንት የነበሩት አጉስቲኖ ኔቶ ሲሞቱ በእግራቸዉ የተተኩት። ያኔ የሶቪየት ወዳጅ የነበረዉ የዶሽ ሳንቶሽ ፓርቲ የሕዝቦች ንቅናቄ ለአንጎላ ነፃነት በምህጻሩ mpla፤ ከምዕራባዉያን ወዳጁ ብሔራዊ አንድነት ለአንጎላ አጠቃላይ ነፃነት በምህፃሩ unita እና ከለአንጎላ ነፃነት ብሔራዊ ግንባር ጋር ከእርስ በርስ ጦርነት ዉስጥ ገብቶ ነበር። በወቅቱ የደቡብ አፍሪቃዉ አፓርታይድ unitaን ሲደግፍ የኩባ ኃይሎች ደግሞ ከmpla ጎን ቆመዋል። በጎርጎሪዮሳዊዉ 1991 ዶሽ ሳንቶሽ እና የunitaዉ መሪ ኾናስ ሳቪምቢ የሰላም ስምምነት አደረጉ። በቀጣዩ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደዉ ዴሞክራሲያዊ ምርጫም mpla አሸነፈ። unita ዉጤቱን አልቀበልም በማለቱ ዳግም የእርስበርስ ዉጊያ ዉስጥ ገቡ። በ1994 ድጋሚ የሰላም ዉልተፈራረሙ። በስምምነቱ መሠረት የunita መሪዎች የተካተቱበት የአንድነት መንግሥት ተቋቋመ። ብዙም ሳይቆይ በቀጣዩ ዓመት ዳግም የእርስ በርስ ጦርነቱ አገረሸ። በጎርጎሪዮሳዊዉ 2002ዓ,ም የዩኒታ መሪ ሳቪምቢ ተገደሉ። በአንጎላ ጦር እና በዩኒታ መካከልም የእርስ በርሱን ጦርነት የሚያከትም የተኩስ አቁም ዉል ተደረሰ። የ27 ዓመቱ ጦርነትም በትንሹ 500 ሺህ ዜጎችን መፍጀቱ ተመዝግቧል። አንጎላ ሰላም ከሰፈነባት በኋላም የዛሬ ዘጠኝ ዓመት በተካሄደዉ ምርጫ mpla በከፍተኛ ድምጽ አሸነፎ የስልጣን መንበሩን አረጋጋ። ቀጠለና ከአራት ዓመታት በኋላ አንጎላ ባካሄደችዉ ምርጫ 71,8 በመቶ የሚሆነዉን የሕዝቡን ድምጽ አገኘ። ዶሽ ሳንቶሽም በተረጋጋችዉ ሀገር ይፋዊ ስልጣናቸዉን በቃለ መሃላ ያዙ። ሕዝቡ ዴሞክራሲ እና ሃሳብን የመግለፅ ነጻነት እንዲሁም የተሻለ የኑሮ ሁኔታን በመጠየቅ ተቃዉሞ ለማሰማት አደባባይ ሲወጣ በዶሽ ሳንቶሽ አገዛዝ ሥር ኃይል የተቀላቀለ የፖሊስ ምላሽ ሲያስተናግደዉ ቆይቷል። መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም የሚፈጸመዉን ጥቃት እና የተቃዉሞ ፖለቲካ አራማጆች ላይ የሚቀርበዉን ክስ፤ እንዲሁም ጋዜጠኞች እና የመብት ተሟጋቾች የሚደርስባቸዉን ጫና ሲያወግዙ ተሰምቷል። ባለፈዉ ጥር ወር ማለቂያ ገደማ ዶሽ ሳንቶሽ ዛሬ በሚካሄደዉ ምርጫ ለዉድድር እንደማይቀርቡ ይፋ አደረጉ። በእግራቸዉ እንዲተኩም ቀኝ እጃቸዉ የሆኑትን የሀገሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር ዦዋዉ ሉሬንሶ በእጩ አቀረቡ። ባለፈዉ ቅዳሜ ፓርቲያቸዉ ባካሄደዉ የምርጫዉ ቅስቀሳ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በመገኘትም ነባሩን የፓርቲያቸዉን መፈክር «አንጎላን እንወዳለን! ትግሉ ይቀጥላል1 አሉታ ኮንቲኒዋ! አስተጋቡ። ፓርቲያቸዉ mpla በዛሬዉ ምርጫ ማሸነፉን አይጠራጠሩም። አብዛኞቹ አንጎላዉያንም ግምታቸዉ ከእሳቸዉ የሚቃረን አይነት አይደለም ። የ35 ዓመቱ የሂፖፕ ሙዚቃ ተጫዋች ሉዋቲ ቢራዩ አንጎላ ዉስጥ ምርጫ ማለት «ያረጀዉን ፊልም» ዳግም ለእይታ ማቅረብ እንደ ማለት ነዉ። በተቃራኒዉ ግን ወጣቱ ትዉልድ ለዉጥ ይፈልጋል፤ በመንግሥት አስተዳደር ዉስጥ የሚሳተፍ አዲስ ኃይል ለማየት ይመኛል። ሙዚቀኛዉ ላለፉት በርካታ ዓመታት ከዶሽ ሳንቶሽ መንግሥት ጋር ከሚፋለሙ ጥቂት የመብት ተሟጋቾች አንዱ ነዉ። በዚህም ምክንያት በተደጋጋሚ ታስሯል። አሁንም ግን ትችትና ተቃዉሞዉን አላቆመም። «በ2017ም ያንኑ በ2012 ያየነዉን ፊልም ነዉ የምናየዉ። እዚህ እየተደረገ ያለዉን ለተመለከተዉ አሳፋሪ ነዉ። የተዛቡ እና መራጮች ድምሳጸዉን ለመስጠት እንዳይችሉ የሚያደርግ ነገር እናያለን፤ አብዛኛዎቹ መራጮች የመምረጥ መብታቸዉን መጠቀም አይችሉም። ለምሳሌ ድምጽ የሚሰጡበት ቦታ ከመኖሪያ ቦታቸዉ በጣም የራቀ ነዉ፤ የአንዳንዶቹም በሌላ ክፍለ ሀገር ነዉ፤ ልክ በ2012 ዓ,ም ከሆነዉ ጋር ተመሳሳይ ነዉ።» ባለፉት አራት ሳምንታት በተካሄደዉ የምርቻ ቅስቀሳ ገዢዉ mpla ከፍተኛ ተፅዕኖ ማድረጉ ታይቷል። የቀረበዉ የምርጫ ካርድ መጠንም ሲታይ ለፉክክት የቀረቡት አምስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዢዉ ፓርቲ ጥግ ሊደርሱ እንዳይችሉ የሚያደርግ መሆኑ ነዉ የሚነገረዉ። በመገናኛ ብዙሃንን ለመቅረቡም ቢሆን እኩል ዕድሉን አግኝተዋል ማለት ፈጽሞ አይቻልም። የመንግሥትም ሆነ የግል መገናኛ ብዙሃኑ ሰፊዉን ድርሻ ለገዢዉ ፓርቲ በሰፊዉ መስጠታቸዉ ታይቷል። የምርጫ ኮሚሽኑ አወቃቀርም ሌላዉ የተቃዋሚ ፓርቲዎቹን ጥርጣሬ ከፍ ያደረገ ነዉ። ከኮሚሽኑ 17 አባላት 10ሩ በገዢዉ ፓርቲ የተሰየሙ ናቸዉ። ሀገሪቱ አሁን የምትገኝበትን ሁኔታ ለማወቅ ሉዋንዳን መመልከቱ ይበቃል። የኤኮኖሚዉ ሁኔታ አደጋ ላይ ወድቋል፤ የሥራ አጡ ቁጥር እጅግ ከፍ ብሏል። በዓለም ገበያ የነዳጅ ዘይት ዋጋ መዉደቅ የሀገሪቱን ቀዳዳ መድፈን የማይችል በጀት አስከትሏል። እናም ሕዝብ ለዉጥ ይፈልጋል። «በየመንገዱ ሰዎችን ስናነጋግር ለዉጥ ለማየት መፈለጋቸዉን አስተዉለናል ይህ ደግሞ በዴሞክራሲ የሚጠበቅ ነዉ፤ ነገር ግን በመገናኛ ብዙሃን የምንሰማዉ ለአንድ ፓርቲ ብቻ አቆመ ምህረት የለሽ ፕሮፓጋንዳ ፤ ፍትኃዊ ምርጫ እንደሌለ ያመላክታል። ሕዝቡ ለዉጥ መፈለጉ እዉነት ነዉ፤ ሆኖም ግን መጨረሻ ላይ በሚገርም ሁኔታ mpla አብላጫዉን ድምጽ ማግኘቱን እናያለን።» አንጎላ ከ17 ቀናት በኋላ አዲስ ምክር ቤት እና አዲስ ፕሬዚደንት ትመርጣለች። ምርጫው ከብዙ ዓመታት ወዲህ ሀገሪቱን እየመሩ ያሉት በወቅቱ በጠና የታመሙትን የፕሬዚደንት ኾዜ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቶሽን ዘመን ያበቃል፣ ያም ቢሆን ግን ብዙም የሚቀየር ነገር አይኖርም ተብሎ ይጠበቃል። በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ የሚካሄዱት ግጭቶች የፖለቲካው ውዝግብ እንዲባባስ አድርጓል፣ ብዙዎቹን የሀገሪቱ ዜጎችም ለስደት እና ለመፈናቀል ዳርጓል። የአውሮጳ ህብረት ሰሞኑን በኮንጎ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ የጣለው ማዕቀብ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ውዝግቡን እንዲያበቁ ግፊት ሊያሳርፍባቸው ይችል ይሆናል በሚል አንዳንዶች ተስፋ አድርገዋል። የደቡባዊ አፍሪቃ የልማት ማህበረሰብ፣ በምህጻሩ «ሳዴክ» ከተመሰረተ በዚህ በያዝነው ሳምንት 25 ዓመት ሆነው። መንበሩን በቦትስዋና መዲና ጋቦሮን ያደረገው ይኸው ድርጅት በ15ቱ አባል ሀገራት መካከል ማህበራዊ ኤኮኖሚያ ትብብርን፣ እንዲሁም፣ ፖለቲካዊ ውኅደትን እና የፀጥታ ትብብርን የመፍጠር ዓላማ ይዞ የተቋቋመ ነው።
126
የአየር ንብረት ለውጥና የኃይል ምንዛሬ ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሚሄድበት ሁኔታ የትራንስፖርት ዘርፍ የኢኮኖሚውን ተወዳዳሪነት ለማረጋገጥ እንዲቻል የግንኙነት ሴራ በስልጣን ላይ ተመስጦ እና ተጨባጭ እርምጃዎችን መውሰድ ይኖርበታል. ademe, የማን ተልእኮዎች ዕቃዎች ማጓጓዣ ጋር የተያያዙ nuisances ቅናሽ ለማስፋፋት ነው አንዱ, የትራንስፖርት ዘርፍ በርካታ የአካባቢ እና የኃይል ተጽዕኖ ላይ ሪፖርት እና መፍትሄዎችን, የቴክኖሎጂ እና ድርጅታዊ ብዙዎች አብሮ ሃሳብ በዚህ ዘርፍ.
127
“እሁድ፣ እሁድ ለዘማቹ ጓዴ ለጸጋዬ ኃይለ ማርያም፣ እያልሽ ዘፈን እንድትመርጭልኝ፣” ይላል የኦሮማዩ ጸጋዬ ኃይለ ማርያም፡፡ በነገራችን ላይ የዘፈን ምርጫው ነገር ሲታሰብ እኮ … አለ አይደል የተመረጠው ዘፈን ሁልጊዜ ዘማቹን ያስደስተዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱ ቀበሮ ጉድጓድ አይነት ነገር ውስጥ ሆኖ ከዛሬ ነገ “ጦር ሜዳ እስካሁን ያገለገልከው ይበቃሀል፡፡ ወደ ከተማ ተመልሰህ በተቋማት ጥበቃ ላይ ትሰማራለህ እባላለሁ” ብሎ ልቡ ቆሞ እያለ ሚስት፣ “በእንትን ግንባር ለሚገኘው ውዱ ባለቤቴ ውረድ በለው ግፋ በለው የሚለውን ዘፈን መርጫለሁ” ስትል ይታያችሁ፡፡ “በሰላም ይመልስህ፣ ናፍቀኸናል፣ ምናምን ነገር እያለ … ጭራሽ ውረድ ‘በለው! ግፋ በለው!’ ስትል ባል ሆዬ “ይሄኔ ከዛ ከከይሲ የአብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር ጋር ነገር ጀምራ እንዳልመለስ ፈልጋ ይሆናል…” ሊል ይችላል፡፡“አንዱ እጁን አውጥቶ ‘ሙዚቃው ሁሉ አሳደው፣ ግረፈው፣ ግደለው ነው የሚለው፡፡ ምን ማድረግ እንችላለን” ይላል ኦሮማይ ላይ፡፡ እናማ፣ ሬድዮ ለ“አትመልከች ሱፍ፣ አትዪ መኪና…” ብቻ ሳይሆን… ለ“አሳደህ በለውም” ያገለግል ነበር፡፡ ደግሞም… ‘ውሳኔ’ እንደሚሉት ፊልም አይነት እንባ በእንባ ለማድረግም ሬድዮን ማን ብሎት! “ወልደሽ ያሳደግሽኝ እናቴ ናፈቅሽኝ የሚለውን ዘፈን የዛሬ አሥራ ስምንት ዓመት ለተለየችኝ እናቴ…” ምናምን ይባልና አገር ለቅሶ በለቅሶ፡፡ የአሁኑን እንጃ እንጂ በፊት እኮ የሬድዮ የዘፈን ምርጫ የሚከታተለው ሰው ዘንድሮ ዛራ ቻንድራን መጀመሪያ አካባቢ ስንከታተል እንደነበርነው አይነት ነበር፡፡ (እግረ መንገድ … ስለሆነ ጉዳይ ለመነጋገር በተጠራ ስብሰባ ላይ ልክ አስራ ሁለት ሰዓት ሲሞላ “የዛራና ቻንድራ ሰዓት ደረሰ፣” ብለው ስብሰባውን በተኑት ሰለተባሉት ሰው የተቀለደው ነገርዬ መነሻ ቢጤ ነበረው እንዴ!”) ሬድዮ አሁን “አንዳንድ ቀንማ ይሻላል ውሽማ…” አይነት ዘፈን ሊዘፈንለት፣ ስንት ዘመን ህዝቤ የፍቅር ዘፈን ሲናፍቀው ኖሯል፡፡ ለነገሩ ሁለት ነገር በአንዴ ማፍቀር ይቻላል እንዴ ! የአብዮት ‘ፍቅር’ አጡዞን እንዴት ብለን ነው የጠመንጃ ያዥ ሰፈሯን ደርበን የምናፈቅረው ! በፍቅር መውደቅ ብሎ ነገርን ከአገር ክህደት ጋር አመሳስለነው ነበራ፡፡ “ፍቅር መውደቅ ያለብህ ከአብዮትህ ጋር ብቻ ነው፡፡ ያኛው ፍቅር የንኡስ ከበርቴዎች ነው!” ተብሎ ነበር፡፡....
128
እኛ ኩኪዎችን እንጠቀማለን, የእኛን የመስመር ላይ አገልግሎት መስጠት መቻል. ይህን ድር በመጠቀም ወይም ጊዜ ይህን መገናኛ ሳጥን ዝጋ ጊዜ: እናንተ ደግሞ e ዚህ ጋ የተገለጸውን ሁኔታዎች ጋር እስማማለሁ.እሺ
129
ኣል-ሸባብ ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ኣብ ደቡብ ምዕራብ ሶማል ኣብ ልዕሊ ዝርከብ መደበር ሕብረት ኣፍሪካ ኣብ ዘካየዶ መጥቓዕቲ ካብ 180 ክሳብ 200 ዝኾኑ ወታደራት ኬንያ ከምዝተቐትሉ ፕረዝደንት ሶማል ገሊጾም። ፕሬዝደንት ሓሰን ሸኽ ማሕሙድ ነዚ ዝገለጹ ትማሊ ረቡዕ ምስ ናይ ሶማል ተሌቪዥን ኣብ ዘካየድዎ ቃለ መጠይቕ’ዩ።ኣብ ኬንያ ኣብዝተፈጸመ ስነስርዓት ቀብሪ ወታደራት ንምንታይ ከምዝተረኽቡ ምስተሓተቱ ፕሬዝዳንት ሓሰን ከምዚ ክብሉ መሊሶም። ትማሊ ረቡዕ ምስ ድምጺ ኣሜሪካ ኣብ ዘካየድዎ ቃለ ምልልስ ኣሚሶም ንኣል-ሸባብ እናሰዓበ ዕረፍቲ ከሊኡዎ’ሎ ኢሎም።መንግስቲ ሶማል 80 ሚእታዊት ደቡብ ማእኸል ‘ታ ሃገር ኣብ ቁጽጽሩ ከምዝውዓሎን እዚ ዝሕብሮ ነገር ድማ ኣል-ሸባብ ካብዞም ቦታታት ተጸሪጉ ምውጽኡ እዩ ኢሎም።
130
ትማሊ ብባሕቲ መስከረም ዝተጀመረ ሰውራ ኣብ ዓወት በጺሑ፣ ህዝቢ ኤርትራ ድማ ኣብ ሃገሩ ነጻነት የስተማቕር ኣሎ ብዘስምዕ ቃና ናይ ይምሰሉ ተዋስኦ ክገብር ከም ዝወዓለ ትዕዝብቲ ተወሲዱ ኣሎ። ይኹን እምበር “ወዲ ድሙ ነይገድፍ ግብረ-እሙ” ክምዝበሃል መራሕቲ ጭፍራ ህግደፍ ግን ህዝቢ ፋሕ ከም ዝብል እንዳገበሩ፣ ዓቕሎም ጸቢብዎም ሃገር ክንገድፈልኩም እምበኣር ኢሎም ሂወቶም ንኸድሕኑ ክወጽኡ ንዝፍትኑ ብሚእቲታት ዘይኰነስ ብኣሽሓት
131
ገንዘብ ክትሕውል ከለኻ እቶም ትካላት ዝተፈላለዩ ብርክት ዝበሉ ክፍሊታት የኽፍሉኻ እዮም። ክፍሊታት ናይ’ዘን ትካላት ንሓድሕደን ብምውድዳር ብዙሕ ገንዘብ ክትቑጥብ ትኽእል ኢኻ። ነቲ ዝበለጸ ምርጫ ብምምራጽ ዝያዳ ገንዘብ ድማ ንተቐባሊኡ ይበጽሖ። ኣብ’ዞም ዝተፈላለዩ ምርጫታት ሓዋላ ክሳብ ክንደይ ዝኣክል ፍልልያት ዋጋ ከም ዘሎ ንኽትፈልጥ ነቲ ናትና መወዳደሪ-ዋጋ ተጠቀመሉ። ኣብ’ዚ ክንደይ ዝኣክል ክፋል እቲ ገንዘብ ንክፍሊት ኣገልግሎታት ከምዝጠፍእ ብመልክዕ ክሮኑርን ሚእታውን ብኽልቲኡ ክትርእዮ ትኽእል ኢኻ።1000ን3000ን5000ን ክሮኑር ንምልኣኽ ዋግኡ ክንደይ ምዃኑ ተሓቢሩ ኣሎ። ናትካ መጠን ገንዘብ ክትመርጽ ኣይከኣልን እዩ።
132
ቦርድ ምድቦች rikoooo ስለ - አዲስ አባላት እንኳን በደህና መጡ - የአስተያየት ሳጥን - ማስታወቂያ የበረራ ማስመሰያዎች መድረኮች - fsx - fsx የእንፋሎት ዕትም - fs2004 - prepar3d - የ x-መድረክ መገናኛ ብዙኃን - ቅጽበታዊ - ቪዲዮዎች ያዉሮፕላን ጋራዥ talk - ፍላይ ዜማዎች - የት ዛሬ መብረር ምን - እውነተኛ የአቪዬሽን ሌሎች የበረራ ማስመሰያዎች - የበረራ gear የበረራ ማስተካከያ - - flightgear ስለ - dcs ተከታታይ - ካስማ ተገኝተዋል
133
ዓለማችን የተለያዩ ዘመናትን እያሳለፈች ቆይታለች፤ ዛሬም እያስተናገደች ትገኛለች፡፡ ጥቂቶችን እንኳን ለማስታወስ ያክል አሮጌው፣ መካከለኛውና አዲሱ የድንጋይ ዘመን እንዲሁም የግብርናውና የኢንዱስትሪው ዘመን ተብለው የሚታወቁ የስልጣኔ እርከኖችን ተሻግራለች፡፡ እነዚህ ዘመናት የራሳቸው የሆነ አመክንዮአዊ መጠሪያ አላቸው፤ ይህም ሰዎች ኑሮን ለማሸነፍ ከሚያደርጉት ግብግብና ከሚመዘገበው የሥልጣኔ ነጸብራቅ (ለውጥ) አንጻር የሚሰጥ ሥያሜ ነው፡፡ አሁን ባለንበት ዘመንም ከእንደዚህ አይነት ሥያሜዎች ነጻ አይደለችም፡፡ በመሆኑም የኢንዱስትሪውን ዘመን (industrial age) ሸኝተን የኢንፎርሜሽን ዘመን (information age) ከተቀበልን ብዙ ዘመን አልተቆጠረም"፡፡ የኢንፎርሜሽን ዘመን በባሕሪው ተለዋዋጭ፣ ሁሉን አቀፍ፣ ለመጥፎም ሆነ ለበጎ ቅርብ ነው፡፡ ከተለያዩ የሕትመትና ብሮድካስት መገናኛዎች መፈልሰፍ ጋር ተያይዞ የጀመረው የኢንፎርሜሽን ዘመን የኢንተርኔት መገናኛዎችን (አውታሮችን) ይዞ ብቅ አለ፡፡ በዚህም ባለንበት ዘመን መረጃ (ኢንፎርሜሽን) ዕውቀት፣ ሀብት፤ ዕድገት፤ ሰላም፣ ዲሞክራሲ፣ ልማት… ብቻ ሁሉም ነገር ነው ማለት ይቻላል፡፡ ለዚህም ነው ያለንበት ጊዜ ‹‹የኢንፎርሜሽን ዘመን›› የሚል ሥም የተሰጠው፡፡ ለኢንፎርሜሽን ዘመን ጋህድ መውጣት ግንባር ቀደም ተጠቃሹ የኢንተርኔት መፈልሰፍና እያደገ መምጣቱ ሲሆን በፊት የነበሩ መገናኛዎችን ችላ በማለት ተጠቃሚዎች ወደ ዲጂታል የመገናኛ አውታሮች ፊታቸውን እንዲያዞሩ ምክንያት ሆኗል፡፡ ኢንተርኔት ይዞት ብቅ ካለው የሚዲያ አይነቶች አንዱ ደግሞ ማሕበራዊ ሚዲያ (social media) በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ነው፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ (social media) ሲባል የሁለትና ከዚያ በላይ ኮምፒውተሮችን ቁርኝት ተጠቅሞ የመልዕክት ልውውጥ (ግንኙነት) የሚያሳልጥ ሚዲያ ተብሎ በአጭሩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ በግንኙነቱ ሰዎች ከሰዎች ወይም ከድርጅቶች ጋር ሀሳባቸውን በጽሑፍ፣ በምስል፣ በድምጽ ወ.ዘ.ተ የሚገልጹበት መረብ መሆኑም ይታወቃል፡፡ ዋና ዋና ተብለው ከሚታወቁ የማህበራዊ ሚዲያዎች መካከል ፌስቡክ፣ ትዊተር፣ ዋትስአፕ፣ ተምብለር፣ ኢንስታግራም፣ ስናፕቻት እና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ ከሌሎች የሚዲያ አይነቶች የሚለዩባቸው የተለያዩ ባህሪያት አሏቸው፡፡ጥቂቶችን ለመጥቀስ ያክልም፤መልዕክቶችን ለመለዋወጥ ብዙ ወጭ የማይጠይቁ፣ በጊዜና በቦታ የማይገደቡ፣ የተለየ አቅም የማይፈልጉ … የመሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል፡፡ በተጨማሪም በሁሉም የሚድያ ፎርማቶች (በፅሁፍ፣ በድምጽ፣ በምስል እና በቪድዮ) መልዕክቶችን ማስተላለፍ የሚያስችል ጸባይ አላቸው፡፡ የማህበራዊ መገናኛ አውታሮች የአንድ ወገን (one way) የመረጃ ፍሰትን ያስቀሩና አሳታፊነትን (interactive) ከፍ ያደረጉናቸው፡፡ከዚህም አልፎ ማህበራዊ ሚዲያው በቀላሉ ማንነትን መደበቅ የሚያስችል (anonymous) ሲሆን በዓለም ላይ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የሀሰት አካውንቶች እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ የወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ተከታይ በማፍራትም ተወዳዳሪ አልተገኘላቸውም፡፡ ማሕበራዊ ሚዲያ ካበረከታቸው እና በአዎንታዊነት ሊጠቀሱ ከሚችሉ ጉዳዮች አንዱ በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ አንቀጽ 19 እና የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን ሰነድ 19 ላይ እውቅና የተሰጠውን ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን ተግባራዊ ለማድረግ አስቻይ መድረክ መሆናቸው የሚጠቀስ ነው፡፡ የኢፌዲሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 29 ም ተመሳሳይ ድንጋጌዎችን የሚያንጸባርቅ ሲሆን ማህበራዊ ሚዲያዎች ለዚህ ስኬት ትልቅ አስተዋጽዖ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በተለይም የህዝባዊ ጋዜጠኝነት (citizen journalism) ለማስፋፋት፤ የኢንፎርሜሽን መጋራት ስርዓቱን ለማሳደግእና ለማስተባበር ጉልህ ሚና አላቸው፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ የተራራቁ ሰዎችን ለማቀራረብ ከሚሰጡት ጥቅም ጀምሮ ምርትና አገልግሎትን እንዲሁም ብራንዶችን በቀላሉ ለማስተዋወቅ፣ በኪነ-ጥበቡ በኩልም በመደበኛ ሚዲያዎች ስራቸውን ወደ ማህበረሰቡ የማቅረብ ዕድል ላላገኙ ግለሰቦችና አካላት ጥሩ አጋጣሚ በመፍጠር፣ በአጠቃላይ ሲታይም ማህበራዊ ሚዲያ ለአዎንታዊ ተግባር ለሚጠቀም ዜጋ የልማት መሰረት ማድረግ እንደሚቻል በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) የሳይበር ፖሊሲና ሬጉሌሽን ጥናት ማዕከል ጥብቅ ዳይሬክተር አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ይገልጻሉ፡፡ ማህበራዊ ሚዲያዎች ከሚሰጧቸው ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታዎች ጎን ለጎን ለመጥፎና እኩይ ሃሳቦች ማስፈጸሚያ መሳሪያም በመሆን ያገለግላሉ፡፡ ይህም ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተጠያቂነት የሌለበት ምህዳር በመፈጠሩ መጥፎ ዓላማ ያላቸው ሰዎች መድረኩን ያለ ሃላፊነት እየተጠቀሙት ከመሆኑም በላይ ድብቅ አጀንዳ ያላቸው አካላትም በሃሰተኛ ስምና ማንነት አፍራሽ መልዕክቶችን እንዲያሰራጩ በማስቻል በርካታ ጉዳቶችን እያስከተለ ይገኛል። የአገራችን የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምም የዚሁ ገጽታ ነፀብራቅ ከመሆን አላለፈም፡፡አቶ ተስፋሁን እንደሚሉት ማህበራዊ ሚዲያ በራሱ ችግር ፈጣሪ ሳይሆን መሳሪያ ነው፤ መሳሪያን ደግሞ ተጠቃሚው ለአሉታዊ ድርጊት የሚያውለው ከሆነ ዜጎችን ብሎም አገርን ወደ መጥፎ ጎዳና ያስገባል፡፡ በተለይ ተጠያቂነት አልባ መረጃዎችን አጋኖ፣ አጣሞና ዋሽቶ በማቅረብ መገናኛዎቹ ለችግር ምንጭ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ማህበራዊ ሚዲያዎች እያስከተሉ የሚገኙትን ችግርም በሶስት (በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በአገር ደረጃ) ከፋፍሎ ማየት ይቻላል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ በግለሰብ ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ፡-ማህበራዊ ሚዲያዎች የሰዎችን (ግለሰቦችን) ሞራል የሚሰብሩ መልዕክቶችን በማስተላለፍ በርካታ ዜጎች ለሞራል ውድቀትና የማንነት ውዝግብ ውስጥ አስገብተውታል፡፡ በሚዲያዎቹ በሚቀሰቀሱ ፕሮፖጋንዳዎች የተለያዩ ዜጎች ላልተፈለገ ሁከትና ብጥብጥ አለፍ ሲልም ህይወታቸውን አስከማጣት እየደረሱ ይገኛሉ፡፡ በሌላ በኩል የግለሰቦችን ስም ማጥፋት፣ መሳደብ፣ ማዋረድ፣ እርቃንን የሚያሳይ ምስል መልቀቅና መሰል ጸያፍ ተግባራትን በግለሰቦች ላይ በማሰራጨት የስነ-ልቦና ችግር እንዲደረስባቸው በማድረግ በዜጎች ላይ እያሳደረ የሚገኘው ጫና ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ የማህበራዊ ሚዲያ ጫና በማህበረሰብ ላይ፡- አገራት በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን ጠብቆ በሰላምና በዕድገት ጎዳና ለመዝለቅ እንዲሁም እርስ በርስ ተከባብሮና ተቻችሎ መኖር አማራጭ ሳይሆን ግዴታ ነው፡፡ ሆኖም ማህበራዊ ሚዲያዎች በዚህ እሴት ላይ አደጋን መደቀናቸው አልቀረም፡፡ ማህበራዊ ሚዲያዎች በማሕበረሰብ ላይ የሚያደርሱትን ስጋት ጥቂቶችን ለማንሳት ያክል የዘረኝነት ስድቦች፣ የባህል ወረራ፣ ሃይማኖታዊ ትንኮሳዎችና የውሸት ፖለቲካ በመንዛት ዜጎች ተረጋግተው የዕለት ተዕለት ስራቸውን እንዳያከናውኑ ማድረግ በግንባር ቀደም የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ይህ ደግሞ ማሕበረሰቡ በሰላምና በፍቅር ተሳስቦ የሚኖርበትን ባሕል ከማጠናከር ይልቅ ጥላቻን እያስፋፋ ይገኛል፡፡ የማህበራዊ ሚዲያ ጫና በአገርላይ፡- ማህበራዊ ሚዲያ በዓለም ላይ በርካታ አገራት እንደ አገር ለመቀጠል እየተንገዳገዱ ለመሆናቸው አንዱ ችግሩን ያጧጧፈ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ዳኔል ጀ.ፍላነሪ "ማህበራዊ ሚዲያና በወጣቶች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ" በሚለው ጥናታዊ ጽሑፉ እንዳመለከተው በዓለም ላይ 93 በመቶ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ወጣቶች ሁልጊዜም መልዕክት ቅብብሎሽ ላይ ንቁ (active) ናቸው ይላል፡፡ ከዚህ አንጻር የማህበራዊ ሚዲያ ፈጣንነቱ (imedaicy)፣ ስፋቱ (volume) እና ተጽዕኖነቱ (intensity) ከፍተኛ በመሆኑ ለሁከትና ለማሸማቀቅ ቅርብ ነው፡፡ ይህን ያክል ተጽዕኖ ያለው ማህበራዊ ሚዲያ ታዲያ ምንም አይነት ቁጥጥር የማይደረግበት ከሆነ የሚያስከትለውን ጉዳት መገመት አዳጋች አይሆንም፡፡ ዛሬ በዓለም ዙሪያ በአንዲት አገር ውስጥ የሚገኙ ዜጎች የማህበራዊ ሚዲያው ጦርነት ሰለባ ሆነው በአገራቸው የመኖር እጣ ፋንታቸው ጥያቄ ውስጥ ገብቷል ይላል ጥናቱ፡፡ በተለያየ ጊዜ ዘጋርዲያን የተሰኘው የዜና አውታር ያወጣቸው ጥናቶች እንደሚያመለክቱት የማህበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎች ለደንበኞቻቸው የሚሰጡት የደህንነት ሽፋን አሁንም ጥያቄ ውስጥ ነው ይላል፡፡ በፈረንጆቹ 2017 በጋዜጣው የዝግጅት ክፍል ፌስቡክና መሰል የማህበራዊ ሚዲያ አውታሮች ለዓለም ማህበረሰብ ጠቃሚ ናቸው ወይ ተብሎ 3ሺ 700 ደንበኞች ተጠይቀው መልስ ሰጥተዋል፡፡ መልስ ከሰጡት መካከል ይጠቅማል ያሉት 10 ከመቶ ብቻ ናቸው፡፡ ማህበራዊ ሚዲያ ከጥቅም ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል ያሉት ደግሞ 68 ከመቶ ሲሆኑ ቀሪዎች 22 ከመቶ ከሁለቱም ሳያካትቱ አልፈውታል፡፡ በዚሁ ጥናት ላይ ማህበራዊ ሚዲያ ከሩቅ ያለን ሰው ለማገናኘት ጠቃሚነቱ ባያጠያይቅም በዓለም ፖለቲካ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያመጣ መሆኑ፣ የፈጠራ ወሬዎችን በማስፋፋት የግጭት መነሻ መሆኑ፣ በልጆች ላይ እያስከተለ የሚገኘው የስነ-ልቦና ችግርና የመሳሰሉት ማህበራዊ መገናኛን ከፋይዳው ይልቅ ጎጅ ባሕሪውን እያጎሉ የሚገኙ ሁነቶች ናቸው፡፡ ለዚህ ሁሉ ችግር ምክንያት ምንድን ነው የተባሉት ደንበኞች በግለጽ የተቀመጠ የሕግ ቁጥጥር ባለመውጣቱ ነው ሲሉ አስረግጠው ተናግረዋል፡፡ ጥናቱ በዚህ ሳያበቃ ፌስቡክ የደንበኞቹን የግል ደህንነት ይጠብቃል ወይ የሚል መጠይቅ አቅርቦ ነበር፡፡ ሆኖም 83 በመቶ የሚሆኑት ደንበኞች ፌስቡክ የተጠቃሚዎችን ደህንነት (ሚስጥራዊነት) እንደማይጠብቅ አሳይተዋል፡፡ እንደ አጠቃላይ 66 በመቶ የሚሆኑት ደንበኞች ማህበራዊ ሚዲያ ከጥቅሙ ይልቅ ዓለምን ለችግር እየዳረጋት ነው ሲሉ አሉታዊ ጎኑን አጉልተው አሳይተዋል፡፡ ከላይ ለማብራራት እንደተሞከረው ለተለያዩ ተጋላጭነቶች መፈጠር ዋናው ምክንያት ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚያስተላልፉት መልዕክት በሙሉ የተጠያቂነት መዋቅራዊ መስመር (platform) ባለመዘርጋቱ ነው ይላሉ ምሁራን፡፡ ጃኮፕ አምዴ "the impact of social media on society" በተሰኘው ጥናቱ ማህበራዊ ሚዲያ በተለይም ፌስቡክ በሰዎች ላይ እያደረሰ የሚገኘው ተጽእኖ ለመለካት ከአቅም በላይ ነው ይላል፡፡ ሚዲያው በአሁኑ ጊዜ የወንጀል ምንጭ እየሆነ መምጣቱንም አጥኝው ሳያሰምርበት አላለፈም፡፡ በዚህም ወንጀለኞች ማህበራዊ ሚዲያን መረጃን ለማጭበርበር፣ ገንዘብ ለመመዝበር፣ ጥቃት ለመሰንዘር እና ጉዳት ለማድረስ ያውሉታል፡፡ በመሆኑም ይላል ምሁሩ እጅን አጣጥፎ መቀመጥ መፍትሔ እንደማይሆንና አስፈላጊውን የሕግ ቁጥጥር ማድረግ ቀጠሮ የማይሰጠው ጉዳይ ነው ሲል ያሳስባል፡፡ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ዓለም ዓቀፍ ቃል ኪዳን ሰነድ 19 (3) ጨምሮ የኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 29 ንኡስ አንቀጽ 6 የወጣቶችን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል እንዲሁም የሰውን ክብርና መልካም ስም የሚያረክስ በሕግ እንደሚያስጠይቅ ይደነግጋል፡፡ አለፍ ሲልም የጦርነት ቅስቀሳዎች ማድረግና የሰብዓዊ ክብርን የሚነኩ የአደባባይ መግለጫዎችን ማውጣት በሕግ መገደባቸውን ያብራራል፡፡ ዓላማውም የግለሰቦችን ብሎም የሕዝብን ሰላም እንዲሁም በወጣቶች ላይ ሊደርስ የሚችል ተጽእኖ ለመጠበቅ እና ጤናማ የሆነ ህብረተሰብ እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡ በሌላ በኩል በእውነታ ላይ ያልተመሰረተ መረጃን በማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት ለአገር ባላንጣዎች፣ ለሽብር ቡድኖችና ህዝብን ከህዝብ በማተራመስ የፖለቲካ ፍጆታ ለማግኘት ለሚውተረተሩ አካላት አሳልፎ መስጠትም አልፎ አልፎ የሚከሰት ችግር ነው፡፡ በመሆኑምይህንንና ሌሎች የተጠቀሱ ችግሮችን ለማቃለል የሕግ ማዕቀፎችን ማውጣትና ስጋቱን መቀነስ አይነተኛ ሚና አለው፡፡ በርካታ አገራት የማሕበራዊ ሚዲያዎችን ተጠያቂነት የሚያጎለብቱ የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖር ይጠይቃሉ፡፡ ለምሳሌ ዓለም አቀፉን የሰብዓዊ መብቶች ስታንዳርድ አንቀጽ 19ን ጠቅሶ በአውሮፓ ሕብረት የዜጎች ጉዳይ መብትና እኩልነት (rec) ዲፓርትመንት በፈንጆቹ 2018 ያዘጋጀው ‹‹በሶሻል ሚዲያዎች ላይ የሚሰነዘረውን ጥላቻ መዋጋት›› የሚለው ሪፖርት አንዱ ተጠቃሽ ነው፡፡ ሪፖርቱ እንደሚለው ስታንዳርዱ በሌሎች ሚዲያዎች የሚያስከብረውን የሰዎች መብት በተመሳሳይ በማህበራዊ ሚዲያዎችም እንዲያሰፍን ("same rights that people have offline must also be protected online") ሲል ይጠይቃል፡፡ ችግሩ በመላው ዓለም እየጎላ መምጣቱ ደግሞ ጥያቄውን የመላው የሰው ልጆች ጉዳይ ያደርገዋል፡፡ በአገራችንም ችግሩ ተመሳሳይ ገጽታ እየተላበሰ ቢመጣም እስካሁን ባለው ሁኔታ በኢትዮጵያ የማህበራዊ ሚዲያዎችን መሰረት ያደረገ ራሱን የቻለ የህግ ማዕቀፍ የለም፡፡ ይሁንና ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ህግ በበይነ-መረብ አማካኝነት ሊሰራጩ የሚችሉ እና ህገመንግስቱ ላይ በተቀመጡት ገደቦች ዙሪያ ያነጣጠረ "የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅ" ወጥቷል፡፡ በኮምፒውተር ወንጀል አዋጅ አንቀጽ 12፣ 13 እና 14 እንደተጠቀሰው በወንጀልነት የተቀመጡ ጉዳዮች አሉ፡፡ እነርሱም ለአካለ መጠን ባልደረሱ ልጆች ላይ የሚፈፀሙ ፀያፍ ድርጊቶች፣ ለሕዝብ ደህንነት አደገኛ ይዘት ያላቸው ጽሁፎች፣ ተንቀሳቃሽ ምስሎች እና ማንኛውንም መልካም ያልሆነ እንቅስቃሴ በኮምፒውተር ሥርዓት አማካኝነት ማሰራጨት በወንጀል የሚያስጠይቁ ድርጊቶች መሆናቸው ተደንግጓል፡፡ ከዚህ አኳያ ማህበራዊ ሚዲያዎች እያስከተሉ ከሚገኙት ዘርፈ-ብዙ ተጽዕኖ አንጻር የሕግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀትና ጉዳዩን መቆጣጠር (regulate) በማስፈለጉ የተጀማመሩ ስራዎች መኖራቸውን አቶ ተስፋሁን አንስተዋል፡፡ እንደርሳቸው ገለጻ የሕግ ማዕቀፍ ሲባል ሙሉ ቁጥጥር ላይ ያተኮረ ሳይሆን የዜጎችን ንቃተ ሕሊና ማሳደግ፣ አደጋውን ማስገንዘብና መሰል ጉዳዮች ላይ ተንተርሶ በአገር ብሎም በወገን ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚያገለግል ነው፡፡ ስለዚህ ቁጥጥር በውስጡ በርካታ ሁነቶችን አካቶ የሚይዝ ሲሆን ይህም ለመንግስት ብቻ ሳይሆን ማህበረሰቡን ማዕከል ያደረጉ ወሳኝ ተግባራትን ለመፈጸም የሚያገለግል እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡ ይሁን እንጂ በማሕበራዊ ሚዲያ በኩል የህግ ማዕቀፍ ያስፈልገዋል ሲባል ነጻነትን መጋፋት አለመሆኑን ዳይሬክተሩ ሳያነሱ አላለፉም፡፡ በመሰረቱ ነጻነት ሲባል ገደብ የለሽ ነው ማለት ግን አይቻልም፤ ነጻነትን ማረጋገጥ ሲባልም የሌላውን ነጻነት ማሳጣትም አይደለም፡፡ ምክንያቱም የጥላቻ ንግግሮች፣ የሀሰት ወሬዎች፣ አክራሪነት እና የመሳሰሉት ሀሳብን ከመግለጽ ነጻነት ውስጥ አይካተቱምና ነው፡፡ በተመሳሳይ ፌስቡክ ኩባንያ እንደትልቅ የሚዲያ አውታርነት የማይፈቅዳቸው ጽሁፎች መኖራቸው ይታወቃል፡፡ እነሱም ቀጥተኛ ዛቻ፣ ራስን በራስ ማጥፋትን ማበረታታት እና የመሳሰሉት በፌስቡክ የሚዲያ አውታር ላይ የተከለከሉ ናቸው፡፡ ሆኖም ተግባራዊ እየተደረገ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ፌስቡክ 2 ቢሊዮን ደንበኞች ያሉት ግዙፍ አውታር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ አፈጻጸሙን ማስተግበር አስቸጋሪ ስለሚያደርገው በዚህ ዙሪያ በጋራ የመስራትና ጉዳዩን የማስተካከል እንቅስቃሴ አንዱ የሕግ ማዕቀፉ አካል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ይላሉ አቶ ተስፋሁን፡፡ በሌላ በኩል የማሕበራዊ ሚዲያ የህግ ማዕቀፍ ሲባል ተራ ጉዳዮች ላይ የሚጠመድ ሳይሆን አገራዊና ሕዝባዊ ችግሮችን በማስወገድ ላይ ያመዘነ ይሆናል፡፡ ይህ ደግሞ መንግስት ብቻ ሳይሆን የማህበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎችም ሁኔታውን በአንክሮ የሚመለከቱትና ቦታ ሰጥተው የሚያዩት ተግባር ይሆናል፡፡ ሮይተርስን የመሰሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን አውታሮች ደጋግመው እንደዘገቡት አንዳንድ የዓለም አገራት ማህበራዊ ሚዲያን ከመቆጣጠር አንጻር ቀድመው ሄደውበታል፡፡ በዚህ ላይ አውሮፓዊቷ አገር ጀርመን እና የኢሲያዋ አፍጋኒስታን በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፉ አላስፈላጊ መልዕክቶችን በተመለከተ የሕግ ማዕቀፍ ከማውጣት ጀምሮ ተግባራዊ እስከ ማድረግ ብዙ ተራምደዋል፡፡ችግሩ የሁሉም አገሮች እንደሆነ መገመት ባያዳግትም ማህበራዊ ሚዲያው እንደየአገራቱ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ግን ይለያያል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያን ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት በዓለም ዙሪያ ያሉ በርካታ አገራት ጉዳይ ቢሆንም የሚያስጨንቃቸው ጉዳይ ግን እንደ ሁኔታቸው እንደሚለያይ አቶ ተስፋሁን ይገልጻሉ። ለአሜሪካ የምርጫ ማስታወቂያዎች በምርጫ ውጤት ላይ ተገቢ ያልሆነ ተፅዕኖ እንዲኖራቸው ማድረጉ፣ ለቻይና የርዕዮተ ዓለም ተፅዕኖን መገደብና የአገር ውስጥ የኢንተርኔት ኩባንያዎችን ከመዋጥ መከላከል፣ ለአውሮፓ አገራት የዜጎች መረጃ በኩባንያዎቹና አብረዋቸው በሚሰሩ ኩባንያዎች መበዝበዝ፣ በአንዳንድ የእስልምና እምነት ተከታይ የሚበዛባቸው አገራት ደግሞ የሃይማኖት መንቋሸሽን መግታት ይጠቀሳሉ። በሌላ በኩል ለማንኛውም አገራት የጋራ ችግር ናቸው የተባሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ስጋት ደግሞ የሀሰት ወሬ (fake news)፣ የጥላቻ ንግግር (hate speech)፣ አክራሪነት (extremism) እና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡የጀርመን መንግስት በዋናነት ከላይ የተነሱትን የጋራ ችግሮች በዜጎቹ ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመከላከል የሕግ ማዕቀፉን በማውጣት ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን የአፍጋኒስታን መንግስት በአንጻሩ በኃይማኖት ዙሪያ የሚሰነዘሩ አሉታዊ ገጽታ ያላቸውን መልዕክቶችን ለመመከት ማዕቀፉን ስራ ላይ አውሏል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ የበርካታ ብሔር ብሐሔረሰቦች ሀገር፣ የበርካታ ኃይማኖቶች መገኛ እና መሰል ሁነቶችን በማስተናገድ ላይ ለምትገኝ አገር የማህበራዊ ሚዲያ የሕግ ማዕቀፍ ከምንግዜውም በላይ አስፈላጊና ወቅታዊ ጉዳይ ያደርገዋል፡፡ ሕግና ኅብረተሰብ ጠንካራ ቁርኝት አላቸው፡፡ ኅብረተሰብ በሌለበት ሕግን ማሰብ፣ ሕግ በሌለበት በሥርዓት የሚኖር ኅብረተሰብን ማሰብ አስቸጋሪ ነው፡፡ በእንዲህ ዓይነት ጊዜም የሕግ ማዕቀፎች ኅብረተሰቡ ያልደረሰበትን ለውጥ ለማስገኘት የማይተካ አስተዋጽዖ ይኖራቸዋል፡፡ ከኅብረተሰቡ የሚወጡ እሴቶችንና ባህሎችን ወደ ሕግ ደረጃ በማሳደግም የኅብረተሰቡን ሕልውና ማስቀጠል ይቻላል፡፡ እነዚህ የተሳሰሩ ግንኙነቶች ኅብረተሰቡ ከሕግ መጠቀም የሚቻልበትን ሁኔታ የሚያሰፉ ናቸው፡፡ ከዚህ ውጭ ሕጉ ከኅብረተሰቡ ዕድገት ወደኋላ ከቀረ ከወረቀት ያለፈ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ የሕግ ማዕቀፍ ሲባልም መመሪያዎችን የማውጣት፣ የማስፈጸም፣ ፈቃድ የመስጠት እና አስተዳደራዊ እርምጃ የመውስድ ስልጣንን ያጠቀላል ሲሉ አቶ ተስፋሁን ይገልጻሉ። አገር አቀፍ የማሕበራዊ ሚዲያ የህግ ማዕቀፍ ከማውጣት አኳያ እንደ ሀገር ያለንበትን ሁኔታ አስመልክተው ዳይሬክተሩ እንደሚሉት በተወሰኑ አካላት ብቻ እንደማይፈጸም እና በቀጥታ ማዕቀፉ የሚመለከታቸው ተቋማት ሌሎችን አስተባብረው የሚሰሩት ነው ይላሉ:: በእርግጥ በእኛ አገር ደረጃ የማሕበራዊ ሚዲያ የሕግ ማዕቀፍ ለማውጣት ጠንከር ያለ ጥናት እንደሚያስፈልግ ዳይሬክተሩ ሳያሰምሩበት አላለፉም፡፡ እንደ ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ግንዛቤ መፍጠርን መሰረት ያደረጉ ተግባራትን ቀዳሚ ተደርገው እንዳስፈላጊነቱ የሚሰሩ የሕግ ማዕቀፎችን ማውጣት ተገቢ መሆኑን አቶ ተስፋሁን ተናግረዋል፡፡ ይህ ደግሞ የማህበረሰብን ብሎም የአገርን ሰላም፣ ዲሞክራሲና ልማት የማስቀጠል ጉዳይ ነው፡፡ የወንጀለኞችን አደገኛ መልዕክቶች ለመከላከል የህግ ማዕቀፍ በማዘጋጀትና ከማህበረሰቡ፣ ከኩባንያዎች፣ ከመንግስትና መሰል አካላት ጋር ተጋግዞ መስራት ቅድሚያ የሚሰጠው እንደሆነ አቶ ተስፋሁን ይገልጻሉ፡፡ የማህበራዊ ሚዲያ ደንበኞች ጥቅምና ጉዳት ተገንዝቦ ስጋቱ የመንግስት ብቻ ሳይሆን የራሱ የግለሰቡና የማህበረሰቡ ብሎም የአገር ጉዳይ መሆኑን ታሳቢ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ተጠቃሚዎች ወደ ራሳቸው የዕይታ መረብ (time line) መልዕክቶች ሲገቡ ዕውነትነታቸውን ማረጋገጥና ጓደኞቻቸው ጸያፍ መልዕክቶችን ሲለጥፉ እንዲያስተካክሉ መምከር ያስፈልጋል፡፡ በተመሳሳይ የማሕበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚው ለችግሩም ሆነ ለበጎው ባለቤቱ እሱ ራሱ ስለሆነ መንግስት ለሚያከናውናቸው ሕጋዊ ተግባራት ከጎኑ ሊሰለፍ ይገባል፡፡ በአጠቃላይ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ምክረ-ሃሳቦች ማህበራዊ ሚዲያን አወንታዊና ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመጠቀም ከሚያስችሉ መንገዶች መካከል በጥቂቱ ተዘርዝረው የቀረቡ ሲሆን፤ ማንኛውም ተጠቃሚ ተግባራዊ ቢያደርጋቸው የሚያገኘው ጠቀሜታ እጅጉን የጎላ ነው፡፡ በአጠቃላይ ማህበራዊ ሚዲያ ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን እና ማህበራዊ ህይወታችንን እንዳይሸረሽረውና ባህላችንን እንዳያናጋው ሁላችንም የበኩላችንን መወጣት ይኖርብናል፡፡ በሌላም በኩል ማህበራዊ ሚዲያን በአግባቡ ለመጠቀምና የጎንዮሽ ጉዳቶቹን ለመቆጣጠር የሚያስችል ሕግን መሰረት ያደረገ ቁጥጥር ማስፈን እንደሚያስፈልገው እሙን ሲሆን፤ ለዚህም መንግስት የራሱን ጥናትና ምርምር በማድረግ ከሁኔታዎች ጋር የተጣጣመ የህግ ማዕቀፍ በማዘጋጀት ችግሩን መከላከል ያስፈልጋል፡፡ ማህበረሰቡ (ተጠቃሚው) በዚህ ላይ የራሱን ድጋፍ በማሳየት ለተግባራዊነቱ መትጋት አለበት፡፡
134
1. የኢትዮ-ቴሌኮም ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንዱዓለም አድማሴን ጨምሮ የተለያዩ የድርጅቱ ሀላፊዎች ከሀላፊነታቸው መነሳታቸውን ከድርጅቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ዝርዝሩን ዋዜማ ድረ ገፅ ላይ እናቀርባለን። 2. የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሐምሌ 12 አድርጎት የነበረውን የተናጠል ተኩስ አቁም መተውን አሳወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ለተኩስ አቁም እርምጃው ተመሳሳይና ገንቢ ምላሽ ካለመስጠቱም ባሻገር… በምዕራብ ኦሮሚያ ሠፊ ወታደራዊ እርምጃ በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ… የጦር ኃይሉን ከነቀምቴ፣ ከአሶሳና ከጋምቤላ በብዛት ወደ ኦሮሚያ በማሰማራት ላይ መሆኑን በመግለጫው የጠቀሰው ኦነግ “በአካባቢው የሚገኘው ኃይላችን እና ሕዝባችን ይሕንን ጦርነት ከመከላከል ውጪ ሌላ አማራጭ የለውም፤ ሊደርስ ለሚችለው ጉዳት ሁሉ ተጠያቂው የኢትዮጵያ መንግስት ነው” ብሏል፡፡ 3. ከኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ፣ ከመጅሊስ እና ከገለልተኛ ወገኖች የተውጣጣ ዘጠኝ አባላት ያሉት ኮሚቴ ዛሬ ጧት በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት ሲወያይ ውሏል፡፡ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት ውሎው የደረሰባቸውን ስምምነቶች ከነገ በስቲያ ሐሙስ በጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚያሳውቅ ተጠቁሟል፡፡ 4. የብሔራዊ መረጃና ደሕንነት አገልግሎት ሠራተኞችና ኃላፊዎች ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡ የፖለቲካ አስተሳሰብንና ወገንተኝነትን ለማስወገድ እንደሚሰሩ የገለጹት የደሕንነት መስሪያ ቤቱ ዳይሬክተር ጄኔራል አደም መሐመድ “የደሕንነት አባላት ከፓርቲ አባልነት መውጣት አለያም ተቋሙን መልቀቅ ይኖርባቸዋል” ሲሉ አስጠንቅቀዋል፤ ሁለቱንም ይዞ መጓዝ እንደማይቻል አስምረውበታል፡፡ ተቋሙ እንደ ማንኛውም መንግስታዊ ተቋም ተጠያቂ የሚሆንበት አሰራር እንደሚኖረውና በሕግ በተሰጠው ሥልጣን ብቻ እንደሚሰራ ነው ዳይሬክተሩ የተናገሩት፡፡ 5. የቀድሞው የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) አባል ታከለ ኡማ ዛሬ ሐምሌ 10/2010 ዓ.ም የአዲስ አበባ አዲስ ከንቲባ ሆነዋል፡፡ ታከለ ኡማ እና ቶሎሳ ተስፋዬ በመረራ ጉዲና (ዶ/ር) ይመራ የነበረውን ኦብኮን ለሁለት በመክፈል ረገድ ዋና ሚና እንደነበራቸው ይታወሳል፡፡ ታከለ (ኢንጂነር) የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ስላልሆኑ በከንቲባነት ባይሾሙም በከንቲባ ማዕረግ የድሪባ ኩማን ወንበር ተረክበው የከተማዋ ኃላፊ ሆነዋል፡፡ ዳግማዊት ሞገስ እና ሰለሞን ኪዳኔ (ዶ/ር) በምክትል ከንቲባነት ማዕረግ ተሹመዋል፡፡ ተሰናባቹ ድሪባ ኩማ የትንስፖርት ሚኒስትር ከመሆናቸው በፊት የወረዳ፣ የዞንና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ኃላፊ ነበሩ፡፡ 6. ኢትዮጵያ በቅርብ ቀናት ኤምባሲዋን በአስመራ እንደምትከፍት ተነገረ፡፡ ኤምባሲውን ለመክፈት የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የዝግጅት ሥራዎችን እያከናወነ ነው ተብሏል፡፡ የአየር መስመሩ ከ20 ዓመት በኋላ የከፈተ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 465 መንገደኞችን በመያዝ በነገው ዕለት በቀጥታ ወደ አስመራ በረራ ያደርጋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሳምንቱን ሙሉ በየቀኑ በረራ እንዲኖር በማቀድ በአስመራ የቲኬት ቢሮ ከፍቷል፡፡ የአሰብ ወደብን ለመጠቀም የሚያስችለውን ስምምነት ለመተግበር በሁለቱም ሀገራት በኩል የመንገድ ጠረጋ እና ጥገና እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ የማሪታይም አገልግሎት ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት ሎጀስቲክ ባለሥልጣን መስሪያ ቤቶች የጋራ ግብረ ኃይል አቋቁመዋል፡፡ በደርግ ዘመን በአሰብ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት ባለሥልጣን የነበረውን መስሪያ ቤት ግብረ ኃይሉ በቢሮነት ይጠቀምበታል፡፡ 7. የዛሬ አንድ ወር ገደማ በተደራቢነት ለሰሜን ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደርነት የተሾሙበትን ደብዳቤ ያቀረቡት ብርሀነ ገብረክርስቶስ ከቻይና አምባሳደርነት ተነስተዋል፡፡ ለአምባሳደሩ ከኃላፊነት መነሳት መንግስት አሳማኝ ምክንያት ባይሰጥም፣ በአጭር ጊዜ ተሹመው እንዲነሱ መደረጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አካሄድን ካለመቀበል ጋር የሚያያይዙት አሉ፡፡ 8. የኬንያው ቴሌኮም ኩባንያ ሳፋሪኮም “ኤምፔሳ” የተሰኘውን በሞባይል ስልክ ገንዘብ የማዘዋወር አገልግሎትን ለማስጀምር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመደራደር ላይ ነው፡፡ የሳፋሪኮም እናት ኩባንያ የሆነው የብሪታንያው ቮዳፎን የአገልግሎቱ ንግድ ስም ስያሜን ሲይዝ፣ ሳፋሪኮም ደደግሞ ናይሮቢ በሚገኘው ሰርቨር አማካይነት አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
135
ሕዝቢ ኤርትራ ብኩሉ መነባብሮኡ በቲ ዘስካሕክ ጭቆናን ወጽዓን በቲ ውልቀ-መላኺ ስርዓት ሕጅስ ይኣክል ኢሉ ኣብ ከተማ ኣስመራ ሰላማዊ ሰልፊ ብምግባር ዘርኣዮ ተባዕ ተቃውሞ ብመን ካበይ ተበጊሱ ብዘይገድስ እቲ ሕቶ ሕዝባዊ ሕቶ ድኣ እምበር ሕቶ ሓደ ክፋል ሕዝብናን ወይ ድማ ናይ ሓደ እምነት ምእማናን ኣይኮነን፡፤ እዚ ከምዘይኮነ ድማ እቲ ስዒቡ ነዚ ተቃውሞ ደጊፋ ኣብ መላእ ዓለም ዝተኻየደ መንፈስ ሓድነትን ኤርትራውንትን ዝመልኦ ምስክር ደለይቲ ፍትሒ ሓድነቶም ናይ ሓድሕድ እምነቶምን ዘንጸባረቀ ኢዩ ነሩ፣ እዛ ሎሚ ኤርትራ ተባሂላ ትጽዋዕ ሃገር እቲ ክርስትና ኣብ 4ይ ክፍለ ዘመን እቲ እስልምና ድማ ኣብ 6ይ ክፍለ ዘመን ካብ ዝአቱ ክልቲኡ ኣብ እስልምናን ክርስትናን ዝኣምኑ ሕዝብታት ኤርትራ ኣብ ነንሕድሕዶም ተኸባቢሮም ኢዮም ኣሽሓት ዓመታት ብሰላም ክነብሩ ጸኒሖም ኣለዉን ክህልዉን ድማ ኢዮም፣ ልክዕ ኢዩ ፖሊቲካውያን ባዕዳውያን ይኹኑ ዘበታውያን ንብዝሓዊ መንነታት ኤርትራ/ሃይማኖት፣ ዓሌት፣ ቦታ፣ኣውራጃ/ እናመዝመዙ ንሕዝቢ ፈላልዮም ክገዝኡ ኣብዚ 65 ዓመታት ዝረኤናዮን ዝተመኰርናዮን ኢዩ፣መሃንድስ ናይዚ ኩሉ ድማ ውልቀ-መላኺ ኢሳያስን ወድቡን ሰልፉን ኢዮም፣እዚ እኩይ ባህሊ ናይ ጽል እን ቅርሕትን ድማ ክሳብ ሎሚ ኣሰር ውርሻኡ ኣብ ዘዝተበገሰ ሕዛባዊ ቃልሲ ክዕንቅፈናን፣ ክዕንቅጸናን ጽኒሑን ኣሎን፡፤ በገላልጻ ማክስ ወበር/ max weber/ the idea of state/ ኤርትራ ድሕሪ ስማዊ ናጽነት ኤርትራ ማለት ካብ 1993 ክሳብ ሎሚ 2017 ኤርትራ ከም ሉዑላዊት ሃገር ትፍለጠሉ ኣብ ዓለም ኣባል ሕቡራት ሃገራት ዓለም ብምዃን ድኣ እምበር ውሽጣዊ ናይ ሕዝቢ ሉዑላውነት ዘይብላ ሃገር ኢያ እዚ ማለት ድማ ክሳብ ሎሚ መግለጺ መንግስትን ትካላትን ዘይብላ፣ ብዓቢዩ ድማ ቅዋም ሃገርን ሕዝብን ዘይብላ፣ ሓጋግን፣ፈጻምን ፣ ፈራድን ትካላት ይኹን ብፍጽም ነቲ ኣብ ሓንቲ ሃገር ከተማልእ ዝግባኣ ዘይተማልእ ድኽምቲ ሃገር ብወልቀ-መላኽን ውሑዳት መጋበርያታቱን ትካየድ ሃገር ምዃና ይትረፍዶ ንሕና ኤርትራውያን ሕብረተ-ሰብ ዓለም እውን ዝፈልጦ ኢዩ። ኣብ ናይ ሎሚ ጽሑፈይ ብዛዕባ እዚ ሎምቅነ ክካየድ ዝጸንሔን ዘሎን ከመይ ዝኣመሰላ ዕላማን እስትራጅን ክሕዝ ኣለዎ ብዝብል ርእይቶይ ክገልጽ ኣፍቅዱለይ፣ ነዚ ሓተታ ንኸቀርብ ዝተጠቀምክዎም ጽሑፋት ድማ ኩሎም ብዛዕባ ምስግጋር ካብ ምልክነት ናብ ደሞክራስያ ዝብል ጽሑፋት ኢዩ። ነዚ ሓተታዚ ኣብ ኣርባዕተ ክፋላት ገረ ክገልጾ ኢየ፡፤ ሕዝቢ ኤርትራ ኣብ ፍርሕን ሓይልን ኣብ ዘይብሉ ሁሞት፣እቲ ዝውሰድ ተቃውሞ ሓደገኛነቱ ክውሕድ ኣለዎ፣እምነት ሓድሕድ ዝፈጥር ክኸውን ኣለዎ እምበር ብሓደ ሕቶ ምስ ዝለዓል ቀልጢፋ ክቅህም ይኽእል፣ ኣብ ኤርትራ እቲ ካብ 1993 በብእዋኑ ዝተረኽበ ፣ ከም ንኣብነት፣ እዚ በብእዋኑ ዝተላዕለ ተበግሶታት ዝተወስነ ሕቶታት ዘልዓለ ድኣ እምበር ውድቀት ምልካዊ ስርዓት ዝጠልብ ኣይነበረን፣ እነተኾነ ግን ዝተወሰነ ዕላማታት ኣዓዊቱ ኢዩ። ዓወት ናይዚ ዝተረኽበ ናይ ሰብ መሰል ምሕታትን ምቅዋምን እቲ ሕቶታት ብሕዝቢ ተቀባልነትን ደገፍን ምስዝረክብ ኢዩ፡ ኩሉ ተቃውሞ ንመሰልካ ብምሉኡ እቲ ሕዝቢ ክሳተፎ ናይ ግድን ኣይኮነን፣ እቶም ቀንዲ ናይ ሕዝቢ ናዕቢ ስትራቲጂ- ውጥን ተለምቲ ቀጻልን ፍሉይን ካብ ሓደ ደረጃ፣ ካልኣይ ደረጃ ፣ ኣብ መጨረሻ ድማ እቲ ዝዓበየ ስትራተጂ እናውጽኡ ስርዓት ክሳብ ዝወድቀሉ ግዜ ዝሓስቡ ክኾኑ ኣለዎም። እቲ በብ ግዜኡ ዝተራእየ ሰልፍታት ብዓቀኑን ዓይነቱን ክፈላለ ናይ ግድን ኢዩ፡፤ እስከ ብብክፋሉ ንርኣዮ፡፤ ዝተመርጸ ምቅዋም ወይ ሕዝባዊ ናዕቢ፣ ኣብቲ መጀመርታ መድረኽ ቃልሲ ኣንጻር ምልክነት ዝተፈላለዩ ወፈራታት ብዝተፈላለየን፣ፍሉይን ዕላማታት ክብገስ ከሎ ጠቓሚ ኢዩ፣ ንኣብነት ኣብ ኩነታትና ምስ እንርኢ እቲ ኣብ ላዕሊ ዝተጠቅሰ በብእዋኑ ዝተረኽበ ውጺኢቱ እዚ ሎሚ ንርእዮ ኢዩ። ኣብ ምውጣን ስትራተጂ ንዝተመርጸ ምቅዋም ንምትላም፣ እቲ ኣገዳሲ ፣ ነቲ ጉዳይ ምልላይን፣ ፍሉይን ውሱንን ሕቶታት ወጽዓ ሕዝቢ ነቲ ሓፈሻዊ ጭቆና ናይቲ ምልክነት ዝገልጽ ክኸውን ከምዘለዎ ምርዳ እ እዩ፣ ከምዚ ዝኣመሰለ ሕቶታት እቲ ቅኑዕ ሽቶ/ታርገት ንወፈራታትካ ከተካይድ ንሕመረት ናይቲ ዓቢይ ስትራተጂ ዕላማታቱን ንምዕዋት ይሕግዘካ፡፤ ስትራተጂ ናይ ዝተመርጸ ተቃውሞ ኣብቲ ኣገዳሲፖሊቲካውን፣ ቁጠባውን ማሕበራውን /ባህላውን ከተኩር ኣለዎ፣ እዚ ክበሃል ከሎ ናይቲ ምልካዊ ስርዓት ወኒንዎ/ገቢትዎ ዘሎ በብሓደ ከምዝኸስሮን እቲ ደንበ ተቃውሞ ድማ እናኸሰቦ ይኸይድ፣እንተታኻኢሉ ድማ ኣብታ ናቱ ዝደኸመት ወይ ተሳቅዮ ጐድኑ/identifying the achilles' heel /ምህራሙ ኣገዳሲ ኢዩ፡፤ ድኽመታት ምልካዊ ስርዓት ኤርትራ ኣለሊኻ ምቅላሱን ነቲ ምስኡ ዝጸንሔ ሕዝብን ትካላቱን ምፍራስ፣ እቲ ቀንዲ ናይ ዝተመርጸ ዓይነት ተቃውሞ ኢዩ። ኣብ መጀመርያ እቲ ዝፍጸም ወፈራታት ንምልክነት ንምውዳቅ ፣እቲ ፖሊቲካዊ ሕቶታት ብ ዓቀኑ ዝተወሰነን ፍሉይን ክኽውን ኣላዎ፣ ንኣብነት እሱራትና ይፈትሑ ዝብል ሕቶ፣ ነዚ ሕቶዚ ብዝለዓለ ስኢልካ ምስ ምስክራቱ ኣብ ሕዝቢ ከምዝሰርጽን ዘተባብዕን ገርካ ምቅራብን፣ ንቀጻልነት እቲ ቃልሲ ንደሞክራስያዊ ለውጢ ምድላውን፣ሕዝቢ ንምልክነት ከምዘይተሓባበርን ምግባር ኢዩ፡፤ እቲ ኣብ ውሽጢ ኤርትራ በብግዜኡ ዝተራእየ ናዕቢ ወላ እኳ ብውሑዳት ይበገስ ኣብነታዊ ብድሆ ኣንጻር ምልክነት ኢዩ ነሩ። አንጻር እዚ ሕዝባዊ ናዕቢ ብምልካዊ ስር ዓት ኢሳያስ ናይ ሞትን መቁሰልትን ቀሊል ከምዘይነበረን ከምዘሎን ድማ ፍሉጥ ኢዩ። ከምዚ ዓይነት ተበግሶታት ንቆላሕታን ምልዕዓልን ማሕበረ ሰብ ዓለም ድማ ይስሕብ፡፤ከምቲ ብ1989 ኣብ ከተማ በዪንግ ኣብ ኣደባባይ ትያናማን ብተማህሮ ዝተኻየደ ናዕቢ፣ ብ 1988 ሕዝባዊ ናዕቢ ኣብ ቡርማ -ምያናማር ቆላሕታ ማሕበረ-ሰብ ብምርካቡ ኣብነታዊ ብድሆ ኢዩ ዝበሃል፣ ናይዚ ከምዚ ዓይነት ብድሆ ኣንጻር ምልክነት ሞትን ማእሰርትን ዓብይ ሰብኣዊ ጉድኣት ከምዝርከቦ እቶም ተለምቲ ስትራተጂ ክሓስቡሉ ዘለዎም ጉዳይ ኢዩ። ምንጭታትን ሓይልን ናይ ሓደ ምልክነት ብሓደ ግዜ ከተድክሞ ኣይከኣልን እንታይ ድኣ የድሊ ነቲ ስርዓት ብፍርሓት ወይ ብፍቲ ዘገልግል ሕዝብን ትካላትን ኣንጻሩ ከምዝለዓል ምግባር ኢዩ እቲ ቀንዲ ናይ ርሑቅ ጠመተ ናይቶም መራሕቲ ሕዝባዊ ናዕቢ፡፤ እዚ ከምዚ ኣይተረኽበን ከተዕውቶ ድማ ብርቱዕ ኢዩ፣ሰለዚ ሓደ ምልካዊ ስርዓት ብናይ ሓደ እዋን ሰላማዊ ሰልፍታት ዝወድቅ ኣይኮነን። እንታይ ድኣ የድሊ፣ ምዝርጋሕ ሓላፍነት፣ ኣብ መጀመርያ ኣብ ከምዚ ሁሞት ናይ ቃልሲ ኣንጻር ምልክነት እቲ ቀንዲ ቃልሲ ብውሑዳት ተበጊሱ፣ ኣብቲ ቀጻሊ ድማ ምስ ዝተፈላለየ ዕላማታት፣ ንኣብነት ተመሃሮ ብጉዳይ ትምህርቶም ይለዓሉ ፣ ሰራሕተኛታት ብጉዳይ ደሞዞም ይለዓሉ፣ መራሕቲ ሃይሞኖት ብጉዳይ መሰል እምነቶም ይለዓሉ፣ ፖሊስ- ወተሃደር ብመሰል ህልዊ ሰብ ኣዊ ኩነታቶም ይለዓሉ፣ ኩሉ ዜጋ ብሰብ ኣዊ መሰሉ ይለዓል፣ እዚ ኣብ ዝሓለፈ ተበግሶታት ሕዝባዊ፣ ዝተመርጸን፣ ኣብነታዊ ብድሆን ንምልክነት ንምልጋስ ዝኣመተ ኢዩ ነሩ ክበሃል ይከኣል፣ ከምዚ ምንባሩ ኣብዚ ዝስዕብ ራብዓይ ክፋል ፣" ኣብ ድኽመታት ምልካዊ ስር ዓት ምትኳር " ኣብ ዝብል ክግልጾ ክፍትን ኢየ። ኣብ ምልካዊ ወልቀ-መላኺ ስርዓት ኢሳያስ እንተረኤና፣ እንታይ ኢዩ እቲ ድኹም ጐድንታቱ ምልላይ ንተለምቲ ሰፊሕን ዓብይን ስትራተጂ ኣገዳሲ ኢዩ። መጽናዕትታት ብትካል ኣልበርት ኣይንስተይን ፣ ብፕሮፈሶር ጂን ሻርፕ ከምዝምስክሮ፣ ምልካውያን እውን ድኹም ጐድንታት ኣለዎም እሞ እቶም ኢ-ጐነጻዊ ቃልሲ ዘካይዱ ተቃለስቲ ካብ ምልክነት ናብ ዶምክራስያ፣ ነዚ ድኹም ጐድንታት ናይ ምልካውያን ክሃርሙ ኣልዎም ይብል። ብወገን ናይ ኤርትራ ምልካዊ ስርዓት ድኹም ጐድንታቱ ብዙሕ ክነሱ ንሕና ኣብ ደንበ ተቃወምቲ ግን ገና ኣቃልቦ ዘይሃብናዮ ኣሎ፣ ደንበ ደለይቲ ለውጢ ናይ መጽናዕትን ስትራተጅን ትካል ክሳብ ሕጂ ኣየጥረየን፣ እዚ 20 ዓመታት ኣብ ነንሕድሕዱ ኢዩ ክቈራቈስ ጸኒሑን ኣሎን። ን ኣብነት እቶም ኣብ 2012 ኣብ ሰምየን ኣፍሪቃን ማእከላይ ኣፍሪቃን ናይ ሕዝቢ ምል ዕዓል ዘበገሱን ንምልክነት ዘውደቁን፣ ኣብ ትካል ኣልበርት ኣይንስተይን ከምኡ እውን ኣብ ቦስንያ - ሀርሶጎቪና ስልጥና ዝወሰዱ ኢዮም ነሮም ኣባና ግን ከምዚኦም ባእታታት ክሳብ ሕጂ ኣየጥረናን ፡፤ ደንበ ተቃውሞና በርገሳዊ ይኹን ፖሊቲካዊ ክእለትን ብቅዓትን ንኸጥሪ ድልየትን ባህግን ዘለዎ እውን ኣይመስልን ኣብ ክሊ ናይ ምንጽጻግን፣ ንሕና ንሶም፣ እዚኦም ከለዉ እናተባብሃልካ ኣብ ውሀም/hallucinations ይነብር ኣሎ፡፤ 5. እቲ እንኮ ቲቪ ኤርትራን ማሕበራዊ መራኸቢ ብዙሓን መጉልሕ ናይ ምልካዊ ስር ዓት ምድንጋራትን ሓሶትን ምፍሻል፣ ን ኣብነት መጉልሕ ናይ ምልክነት ኮይኑ ዘሎ መስከም ነት ብዝኾነ ኣገባብ ከምዘይሰርሕ ምግባር 7. በቶም ሉኡኻቱ ዝካየድ ዘይሕጋዊ ቀረጽ ምኽፋል ብሕጊ እታ ሃገር ጠጠው ምባሉን፣ ነቶም ኣምባሳዶሮት ናቱ ድማ ብሕጊ ው ዕል ጀነቫ ምኽሳሶም ኣብ ቤት ፍርዲ ምቅራቦምን፣ምኽንያቱ ዘካይድዎ ዘለዉ ብሕጊ ኣህጉራዊ ውዕል ክልኩል ኢዩ፣ ሓደ ኣባል ናይ ውጻኢ ዝምድና ቀረጽ ካብ ዜጋታት እታ ሃገር ክእክብ ብሕጊ ክልኩል ጥራሕ ዘይኮነ ዘይቅቡል ሰብ/ፐርሶና ኖን ግራታ ተባሂሉ ካብቲ ሃገር ይስጐግ፡፤ ናብቲ ሓያል ጉድኒ ናይ ምልካዊ ስርዓት ምእማት፣ እቲ ናይ ርሑቅ ቃልሲ ካብ ምልክነት ናብ ደሞክራስያ እናተደልየን ብዙሓት እውን ክሳተፉ ምስ ዝጅምሩ፣ እቶም ተለምቲ ስትራጂ ሓይሊ ናይ ምልካዊ ስርዓት ምዕቃን ከድልዮም ኢዩ፣ ኣብዚ እቲ ዕላማ ምልዕዓል ሕዝባዊ ናዕቢ ንደንበ ደለይቲ ፍትሒ ዘሕይል ንምልካዊ ስርዓት ድማ ፈርከሽከሽ ኣቢሉ ኣብ መጨርሽታ ምውዳቁ ዝኸውን ምልክት ድማ ሰራዊት ኤርትራን ሕዝቢ ኣብ ውሽጥን ደገን ምስ ደለይቲ ፍትሒ ክጽንበር ከሎ ኢዩ፡፤ ደንበ ተቃውሞ ኤርትራ ክሳብ ሕጂ እቲ ብቅዓታትን ክእለትን ቃልሲ ካብ ምልክነት ናብ ደሞክራስያ ኣየጥረየን ኣሎ ኣብቲ ናይ ግዜ ብረታዊ ቃልሲ ኣተሓሳሳባ ኢዩ፣ ጅብሃ፣ ሻዓብያ፣ ኢስላም ፣ ክርስትያን፣ ከበሳ ፣ መታሕት፣ ዓረብ ፣ ትግርኛ፣ ብሔር፣ ኣውራጃ፣ እወ እዚ ኩሉ መንነትና ዝገልጹ ባእታት ኢዮም፣ ሰለዚ እዚ ኣይኮነን እቲ ንሕና ክንጥምቶ ዘሎና እንታይ ድኣ ነዚ መንነታት እዚ መዝመዙ ሕዝባን ዘሳቂ ዘሎ ምልክነት ናይ ሓደ ውልቀ ሰብ ኢዩ። ነዚ ዝጥቀሙ ኣብ ውሽጢ ደንበ ቃልሲ ካብ ምልክነት ናብ ደሞክራስያ እውን ከምዘሎዉና ክንፈልጥ ኣሎና ፣ ምኽንያቱ ካብ ናይ ሕጂ ምልክነት ዝገደዱ ከይኮኑና። ኩሎም ደቂ-ሰባት ሓራ ኮይኖም ዝተወልዱ፣ ከም ኡ እውን ማዕረ ክብርን መሰልን ዘለዎም ኢዮም። ኣእምሮን ሕልናን ዝተዓደሉ ብምዃኖም ድማ ኣብ ነንሕድሕዶም ብመንፈስ ሕውነት ኪቀራረቡ ይግባእ ነፍሰ-ወከፍ ሰብ ንሓርነት ናይ ሓሳብ፣ሕልናን፣ ሃይማኖትን፣ መሰል ኣለዎ። እዚ መሰልዚ ፣ሃይማኖት ወይ እምነት ናይ ምልዋጥ ሓርነት፣ ከምኡ እውን ብውልቂ ወይ ምስ ካልኦት ብምምሕባር፣ብቅሉ ዕ ወይ ብብሕቲ ንሃይማኖቱ ወይ እምነቱ ብምምሃር፣ስራሕ፣ ኣምልኾትን ምክትታል ትግባረን ናይ ምግሃድ ሓርነት ዘጠቃለለ ኢዩ። 3. ድልየት ሕዝቢ መሰረት ስልጣን መንግስቲ ኽኸውን ይግባእ፣ እዚ ድልየትዚ ከኣ ኣድማሳውን ማዕረ መሰል ምድማጽን ብዘለዎ ከም ኡውን ብምስጢራዊ ወይ ከምዚ ዝኣመሰለ ሓራ ናይ ምድማጽ ኣገባባት ብዚካየድ ውቅታውን ሓቀኛን ምርጫ ክግለጽ ይግባእ። ነዚ ዓናቅጽ ኣብዚ ሓተታ ንኸተሓሕዞ ዝያዳ ነቲ ክልዓል ዝጸንሔን ዘሎን ሰላማዊ ሰልፍታት ኣብ ውሽጢ ኤርትራ ይኹን ኣብ ወጻኢ ነቲ ሓደን ዝቀርቦ ነቲ ካልእ ከኣ ዘይምልከቶ ገሮም ዝርእይዎ ኣላዉ፣ እዚ ድማ ካብ ጸቢብ ኣተሓሳስባ ዝምንጩ፣ ነቲ ናይ ምልካዊ ስርዓት ምድንጋራት ምትላላትን ዕድል ዝህብ፣ ንመንፈስ ሓድነትን ሕውነትን ናይ ደለይቲ ፍትሒ ዝምርዝ ዘይተድላዪ ተርእዮ ኢዩ፡፤ ምስዚ ጽሑፍ ኣተሓሒዘ ንኣዳለውቲ ሰላማዊ ሰልፍታት ኣብ ወጻኢ መልእኽቶም ንቆላሕታ ዝዕዘበካን ዝርእየካን መሳጢ ድኣ ክኸውን ኣለዎ እምበር ዝኾነ ከም ስሚዒቱ ብሽም እምነቱ ወይ ክፋል ሕዝቡ ክፍክርን ክጃሃርን ነቲ ምሳኻ ዘሎን ሓላፍ መገድን ቆላሕታ ዘርሕቅ ኢዩ፣ ስለዚ ኣዳለውቲ ሰላማዊ ሰልፍታት፣ ምድላው ሰላማዊ ሰልፊ፣ ቀሊል ከምዘይኮነ ተረዲኦም፣ ነየናይ ዕላማታት ክድግፉ ወይ ከዕውቱ ኣቀዲሞም ስትራተጂ ከውጽኡ ኣለዎም በሃላይ ኢየ።
136
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን የመጡበት ወቅት በሁሉም ረገድ እጅግ ፈታኝ የሆኑ ጉዳዮች ባረበቡበት ወቅት ነው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት ቆይታ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት በዚህ መልኩ ዳሶታል፡፡ መንግስት ውስጣዊ መረጋጋት ማስፈን ተስኖት ሁለት ጊዜ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ የተገደደበት፣ እዚህም እዚያም ግጭቶችና ትርምሶች የሚፈሉበት፣ በማንኛውም ቅፅበት አዲስ አበባ በኹከት ልትናጥ እንደምትችል የምታስፈራበት፣ ተረጋግቶ መስራትና መኖር አዳጋች የሆነበት፣ ኢኮኖሚው ተንገጫግጮ የነበረውን ፍጥነት ለማስቀጠል የተቸገረበት፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱ ጫፍ የደረሰበት፣ ኢህአዴግ በየጊዜው መግለጫ ቢያወጣም ተሰሚነቱ/ተዓማኒነቱ እጅግ የቀነሰበት፣ … ነበር። ይህንን ነባራዊ እውነታ ከመቀየር አንጻር ባለፉት 100 ቀናት የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉት ናቸው። ገና ወደ ስልጣን ከመምጣታቸውም በፊት “ቃል ይገድላል፥ ቃል ያድናል” ይሉ የነበሩት ጠ/ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ፣ ባለፉት 100 ቀናትም ይህን እምነታቸውን በተግባር አሳይተዋል። በበዓለ ሲመታቸው ያደረጉት ንግግር ከላይ የነበረውን የጭንቀት መንፈስ ከመግፈፍ አንጻር ከፍተኛ ሚና ተወጥቷል። በዚህ ንግግራቸው ስለአንድነት፣ ስለኢትዮጵያዊነት፣ ስለዴሞክራሲና የሃሳብ ብዝሃነት ያነሷቸው ሃሳቦች እና ባልተለመደ ሁኔታ እናታቸውንና ባለቤታቸውን ለማመስገን የሄዱበት ርቀት ሰዎች ለውጡን ከምር (seriously) እንዲያዩት ያስቻለ የመጀመሪያው እርምጃ ነበር። እስካሁንም ድረስ እንደ ጥቅስ የሚነሱ ዓ/ነገሮች (ስንኖር ኢትዮጵያ ስንሞት ኢትዮጵያዊ)፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸው መነሻ የሆኑ አቅጣጫ አመላካቾች (የኤርትራ ግንኙነት)፣ የዴሞክራሲ ምህዳሩን የምር የማስፋት እርምጃዎች፣ … የተንፀባረቁበት ንግግር ነበር። ከዚህም በኋላ በየክልሉ ባደረጓቸው ንግግሮች የየአካባቢውን ቋንቋ በመቀላቀል፣ የአካባቢውን ባህል በማንጸባረቅ፣ የምር የሚያማቸውን ጉዳይ ከልብ በመስማትና የሚያረካ ምላሽ በመስጠት ሁሉም ተስፋ እንዲያድርበትና ለለውጡ ድጋፉን እንዲሰጥ አድርገዋል። ባለፉት ሶስት ዓመታት ችግር ፀንቶባቸው የነበሩ አካባቢዎችን ቅድሚያ በመስጠት በሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች በመገኘት ንግግር ለማድረግና ህዝቡን ለማወያየት ባለፉት ሶስት ወራት እረፍት የለሽ ጉዞዎችን አድርገዋል። የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት የተለያዩ ጥረቶች ተደርገዋል። ከእነዚህም መካከል በዋነኝነት የፖለቲካ አመራር እስረኞችን መፍታት፣ በሽብርተኝነት ተፈርጀው የነበሩ የአገር ውስጥ ድርጅቶችን መሰረዝ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተፎካካሪ’ እያሉ መጥራትና አብረው እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረብ (በቤተመንግስት ተገናኝቶ መወያየት)፣ ለማፈን በርካታ ገንዘብ ይወጣባቸው የነበሩ ሚዲያዎችን መተውና ወደ አገር ውስጥ ገብተው እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረብ፣ ታግተው የነበሩ በርካታ ድረገፆችንና ጦማሮችን ነጻ መልቀቅ፣ …. ይጠቀሳሉ። እነዚህ ውሳኔዎች ለውጡ የምር መሆኑን በማሳየት መንግስትን በመቃወም ለበርካታ ዘመናት የኖሩ ግለሰቦችና ድርጅቶችም ሳይቀር ከጠቅላይ ሚኒስትሩና ከለውጡ ጎን እንዲቆሙ አድርጓቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ በመንግስት ቤት ውስጥ ያሉ ችግሮችንና ክፍተቶችን በፓርላማ ሳይቀር በግልፅ በማንሳት ‘እኛም አሸባሪ ነበርን’ እስከማለት መድረሳቸውና ይህን ችግር ለመቅረፍም መሰረታዊ የሆኑ እርምጃዎችን መውሰድ መጀመራቸው ተጠቃሽ ክስተት ነው። ሚዲያዎች በአጠቃላይ (የመንግስት ሚዲያዎችም ጭምር) በነጻነት እንዲዘግቡና በመንግስትም ጭምር ያሉ ክፍተቶችን ያለገደብ እነዲዘግቡ በመደረጉ በተለይ በእስረኞች አያያዝ ላይ የተፈጸሙ ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን ማጋለጣቸው የሚጠቀስ ነው። ከዴሞክራሲ ምህዳር መስፋት ጋር ተያይዞ ሊጠቀስ የሚችለው ባለፉት ሶስት ወራት በበርካታ አካባቢዎች የተደረጉት ሰላማዊ ሰልፎች ናቸው። እነዚህ ሰላማዊ ሰልፎች የተለያዩ አርማዎችና ሰንደቅ ዓላማዎች የታዩባቸውና የተለያዩ መልዕክቶች የተላለፉባቸው ናቸው። ዴሞክራሲ ማለት ትክክል የሆነው ብቻ ሳይሆን የተሳሳተ ሃሳብም ቢሆን ሰላማዊ እስከሆነ ድረስ የሚንጸባረቅበተን እድል መፍጠር በመሆኑ፥ እነዚህ መድረኮች መፈጠራቸውና በህዝቡ ልብ ውስጥ ያለው ነገር መንጸባረቁ መልካም ጅምር ነው። ባንድም ሆነ በሌላ መንገድ ብዙ ትችት እና የእምነት ማጣት ስሜት ያስተናግዱ ከነበሩ ተቋማት ዋነኞቹ የደህንነት ተቋማት ናቸው። እነዚህን ተቋማት ሪፎርም ማድረግና አስፈላጊ በሆነባቸው ቦታዎች የአመራር ለውጦችን ማድረግም አንዱ የለውጡ አካል ነበር። የአመራር ለውጡ በደህንነት ተቋማትም ሳይገደብ በሁሉም ተቋማት ላይ በእውቀት፣ ክህሎት እና የአመራር ብቃት ላይ የተመሰረተ ድልድል ተደርጓል። ከዚህም በተጨማሪ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ፥ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርን እና ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምን በክብር የመሸኘት ተግባራት ተከናውነዋል። ሌሎች ነባር አመራሮችም በጡረታ እንዲሰናበቱ ተደርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከፍተኛ ልዩነት ከፈጠሩባቸው ጉዳዮች አንዱ የውጭ ግንኙነት ነው። በዚህም ከኤርትራ ጋር ተፈጥሮ የነበረውን ‘ሞት አልባ ጦርነት’ ማፍረስ፣ ከዓለም አቀፍ ሃያላን አገራት ይልቅ ለጎረቤት አገራት ቅድሚያ መስጠት፣ ከዚህ በፊት ይህን ያህል የጎላ ግንኙነት ተፈጥሮባቸው ያልነበሩ አገራት ጋር መልካም ቁርኝት መፍጠር እና ከጎረቤቶች ጋር አዳዲስ ጉዳዮችን ያካተተ የስምምነት ማዕቀፎችን መፍጠር ይጠቀሳሉ። ከዚህ አንጻር ዋና ዋናዎቹ ውጤቶች የሚከተሉት ናቸው። በዚህም በሁለቱ አገራት መካከል ተደንቅሮ የነበረው ‘ጥቁር መጋረጃ’ ተቀዷል። ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደምም የሰላም ጥሪዋን ለኤርትራ በተደጋጋሚ አስተላልፋ የምታውቅ ቢሆንም፥ በኤርትራ በኩል በግን ‘የኢትዮጵያ ወታደሮች የዓለም አቀፍ ገላጋይ ፍርድ ቤት ከወሰነልኝ ቦታ እስካልወጡ ድረስ አልደራደርም’ በማለት ይመልስ ነበር። ባለፉት ሶስት ወራት በተደረጉ ጥረቶች ግን ይህን ቅድመ ሁኔታ በመተው ልዑካኑን ልኮ ወደ ውይይት ገብቷል። ጠ/ሚ ዐብይም ይህን የሰላም ፍላጎት እውቅና ለመስጠት በሚመስል መልኩ ልዑካን ቡድን በመላክ ፈንታ ራሳቸው ወደ አስመራ በመጓዝ የሰላም ምክክር ሂደቱን በከፍተኛ ሁኔታ አጉነውታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሶስት ወራት ውስጥ ወደ ሁሉም የጎረቤት አገራት ጉዞ ያደረጉ ሲሆን የደቡብ ሱዳንን ፕረዝዳንትና ተቃዋሚም በአዲስ አበባ አግኝተው አወያይተዋል። በዚህም ቅድሚያ የሚሰጡት ለጎረቤት አገራት እንደሆነ አሳይተዋል። በፖለቲካ ሳይንስ እንደሚባለው፥ “ማንኛውም አገር ወዳጅ አገር የመምረጥ መብት አለው፤ ጎረቤት አገር ግን አይመርጥም”። ጎረቤት አገር በብዙ ረገድ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ነው። ጠ/ሚሩም ይህን ግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ለከባቢያዊ ጉዳዮች ቅድሚያውን ሰጥተዋል። እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ መንግስት ከጎረቤት አገራት ጋር በነበረው ግንኙነት በሰጥቶ መቀበል መርህ የተመሰረተ የመጠቃቀም አካሄድ እንዲኖር ቢሰራም ባለፉት 100 ቀናት የተደረጉት ድርድሮች ግን ከዚህም ላቅ ያሉ ነበሩ። ከጂቡቲ ጋር በተደረገው ውይይት የወደብ ድርሻ የመግዛትና በኢትዮጵያ ከሚገኙ ውጤታማ ድርጅቶች መሃል የአየር መንገድና የኤሌክትሪክሲቲ ድርጅቶችን ድርሻ ለመሸጥብ ሃሳብ ቀርቦ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ይህም ኢትዮጵያ ውድ ዋጋ ከምታወጣለት የወደብ አገለግሎት ተጠቃሚ እንድትሆን በማድረግ የተረጋጋ የወደብ አገልግሎት ዋጋ እንዲኖር ያደጋል። ቀስ በቀስም ይህ ድርሻ እያደገ ከሄደ በተለይ ከደህንነት አንጻር የሚኖሩ ውስንነቶችን ሊቀርፍ ይችላል። በቀይ ባህርና ኤደን ባህረሰላጤ የተለያዩ ዓላማዎችን ያነገቡ በርካታ ሃይሎች ማንዣበብ ከጀመሩ ቆየት ብለዋል። በተለይ የየመን የእርስ በርስን ግጭት ተከትሎ በስልጣን ላይ ያለውን መንግስትና አማፂያንን በመደገፍ በርካታ የአረቡ ዓለም መንግስታትና ኢራን በሁለት ጎራ ተከፍለዋል። ኢራን፣ ኳታር፣ ቱርክ እና ሱዳን በአንድ በኩል፤ ሳውዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ባህሬን እና ግብፅ በሌላ በኩል ሆነው የየመንን ምድር የጦር አውድማ አድርገዋታል። ለዚህ ስምሪትም በተለይ ኤርትራ ላይ የተለያዩ የጦር ሰፈሮችንና ቤዞችን አቋቁመዋል። ግብፅም በዚህ አስታካ ኤርትራ ላይ የጦር ቤዝ ለማቋቋም እንቅስቃሴ ጀምራ ነበር። በዚህ የአገራት አሰላላፍ ውስጥ ኢትዮጵያ የነበራት ሚና ከሁለት አንዱን በመምረጥ ላይ ያልተመሰረተ ነበር። ይህ መሆኑ ከሁለቱም ጥቅም ለማግኘት የማስቻል እድል ቢኖረውም ጉዳቱ ግን ከፍ ያለ ነበር። ይህን እውነታ ከመቀየር አንጻር ባለፉት ሶስት ወራት በርካታ እርምጃዎች ተወስደዋል። በዚህም በተለይ በሳውዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጉብኝት በብዙ ረገድ ፈር ቀዳጆች ሲሆኑ፤ ከግብፅ እና ኤርትራ ጋር ቀጥለው ለተደረጉት ውይይቶችም አስቻይ ሁኔታን የፈጠሩ ነበሩ። (የኤርትራው ልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ የመጣው በዱባይ አየር መንገድ ልዩ በረራ (chartered) እንደሆነ ልብ ይሏል!) በቀይባህር እና በኤደን ባህረሰላጤ የሚከናወኑ ጉዳዮች በከፍተኛ ሁኔታ ተፅዕኖ ከሚያሳድሩባቸው አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት። በመርከቦች ጉዞ መታወክ እና በመሳሰሉት ምክንያቶች ከሚፈጠረው የኢኮኖሚ ጫና በተጨማሪ የአገሪቱ የኢንተርኔት መግቢያ በር (gateway) በቀጥታ ልንከላከለው በማንችለው መልኩ በእነዚህ አካባቢዎች የሚገኝ በመሆኑ የደህንነት ፋይዳውም የጎላ ነው። ከዚህም ባሻገር ግብፅ እንዳቀደችው ተሳክቶላት ቢሆን ኖሮ ምፅዋ ወይም አሰብ ላይ የጦር ሰፈር አቋቋመች ማለት ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት የሚኖረው አንድምታ ከፍተኛ ነበር። እንዲህ አይነት ቀጣይ ስጋቶችን ከመቀነስ አንጻር ባለፉት 100 ቀናት የተደረጉት ዋና ዋና እርምጃዎች፥ ከሁሉም ጎረቤት አገራት ጋር በወደብ ኢንቨስትመንት መተሳሰር እና የባህር ሃይልም የማቋቋም ፍላጎት መንጸባረቅ የሚጠቀሱ ናቸው። የሃገራችን ኢኮኖሚ ላለፉት አስር ዓመታት በከፍተኛ ቁጥር እያደገ የነበረ ቢሆንም፥ ባለፉት ሶስት ዓመታት ግን የውስጥዊ መረጋጋት አለመኖር እና ለረጅም ጊዜ እየተጓተቱ የመጡ የመንግስት ሜጋ ፕሮጀክቶች ምክንያት ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ገብቷል። ከዚህም በተጨማሪ እነዚህ ፕሮጀክቶች በሚጠይቁት የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ልክ የኤክስፖርት አቅማችን ባለማደጉ፥ የውጭ ምንዛሪ አቅማችን ወራትን እንኳን የማይዘልቅ ሆኖ ነበር። በቁጥጥር መላላትና በባንክ ምንዛሪና በጥቁር ገበያ ምንዛሪ መካከል ሰፊ ልዩነት በመፈጠሩ የውጭ ምንዛሪው ዝውውር በኮንትሮባንድ ነጋዴዎች እጀ ለመውደቅ ጫፍ ደርሶ ነበር። ይህን እጥረት ተከትሎ በተለይ በኮንስትራክሽን ዘርፍ እና በአጠቃላይም በሌሎች ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ በመፈጠሩ ስራዎች ተቀዛቅዘው፣ የኑሮ ውድነቱም በሁለት አሃዝ ሆኖ ነበር። የውጭ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅማችን በመቀዛቀዙ ምክንያት የስራ አጥ ቁጥር ከፍ ብሎ ነበር። እነዚህን እና ሌሎችም ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለጊዜው ረገብ ለማድረግና በቀጣይ በዘላቂነት ለመፍታት ባለፉት 100 ቀናት የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል። ከእነዚህም መካከል ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው። በሸራተን ሆቴል ውይይት እንዲሁም በቤተመንግስት የራት ግብዣዎች ተከናውነዋል። በተለይ በሸራተን የተካሄደው ውይይት የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጥያቄዎቻቸውን ያነሱበትና ሰፊ ውይይት የተደረገበት ነበር። ባለሃብቶች እንደ ግለሰብና እንደ ድርጅት ሊወስዷቸው ስለሚገቡ ተገቢ እርምጃዎችና መርሆች የተወያዩበት ሲሆን፥ በመንግስት በኩልም ወደፊት ሊወሰዱ የሚችል አቅጣጫዎች የተመላከቱበት ነበር። ከላይ እንደተገለፀው ኢትዮጵያ ገጥሟት ከነበሩት ችግሮች አንዱ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ነው። ይህን እጥረት ለመፍታት በርካታ የአጭር ጊዜ እርምጃዎች ተወስደዋል። ከእነዚህም መካከል ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የተገኘው ድጋፍ የሚጠቀስ ሲሀን፥ ከዘላቂ እርምጃዎች ደግሞ የብሄራዊ ባንክ የአሰራርና የአመራር ስርዓት ማሻሻያዎች መደረጋቸው ይጠቀሳል። የኢህአዴግ መንግስት በሚከተለው የልማታዊ መንግስት አስተሳሰብ በተመረጡ፣ የግሉ ባለሃብት ሊደርስባቸው በማይችላቸው እና ለውጭ ባለሃብቶች ተላልፈው ቢሰጡ ከፍተኛ ተጠቃሚነትን ሊያሳጡ በሚችሉ መስኮች ላይ መንግስት እንደሚሳተፍ ያስቀምጣል። ነገር ግን ልማታዊ መንግስት በባህርዩ የመጨረሻ ዓላማ ሳይሆን፥ መሸጋገሪያ በመሆኑ እነዚህ ተቋማት ላይ የሚኖረው ባለቤትነት በየጊዜው እየታየ እያነሰ እነደሚሄድና ቁልፍ የሆኑ ተቋማት ላይ ብቻ እነደሚወሰንብ ይታወቃል። ይህን መሰረት በማድረግም የመንግስት ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በተለያዩ ወቅቶች የተለያዩ ተቋማትን ወደ ግል ይዞታ ሲያዞር ቆይቷል። ነገር ግን ይን እርምጃው ወደጥ ባለመሆኑ ምክንያት ባለፉት 27 ዓመታት ፕራይቬታይዝ ከተደረጉት ተቋማት ብዛት የማይተናነስ አዳዲስ ተቋማትን መስርቷል። ይህ አካሄድ እንዲጠራና ቀስ በቀስ ለግል ባለሃብቱ የመክፈት ሂደቱ እንዲጀመር ባለፉት ሶስት ወራት አዲስ ጅማሮ ተፈጥሯል። ይህም በአክስዮን መልክ ውስን ድርሻዎችን በመሸጥ የመንግስት እነደሆኑ የግል ባለሃብቱም እንዲሳተፍ ማድረግ ነው። ለረጅም አመታት በመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ የእቅድና ክንውን ግምገማ ግልፅነት የጎደለው ሆኖ ቆይቷል፡፡ ይሄው ችግር በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችም የሚስተዋል ሲሆን ይሄንን ግልፅነት የጎደለውን አሰራር ለመቅረፍ የመስሪያ ቤቶቹ የእቅድ አፈፃፀማቸውን ከሚገመገመው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እቅድ ግምገማ ቋሚ ኮሚቴዎች በተጨማሪ ህዝቡም የሚገመግምበት ስርዓት ተፈጥሮ ከሚቀጥለው በጀት አመት ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ውሳኔ ላይ ተደርሷል፡፡ መስሪያ ቤቶቹ እቅዶቻቸውን በበጀት አመቱ መጀመሪያ ላይ በዌብሳይቶቻቸው ላይ እንዲያስቀምጡ የሚደረግ ሲሆን ህዝቡ የየመስሪያ ቤቶቹን የክንውን ሁኔታ ጎን ለጎን እየተመለከተ የትኛው ተስርቷል የጥኛው አልተሰራም የሚለውን የሚገመግምበትና ያልተከናወነበት ምክንያትን መስሪያ ቤቶቹ የሚጠየቁበት አሰራር ይፈጠራል፡፡ የ2010 በጀት አመት መጠናቀቅን ተከትሎ ለ2011 ዓ.ም የሚሆን በጀት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀ ሲሆን ለአመቱ 346 ቢሊየን 915 ሚሊየን 451 ሺህ 948 ብር ረቂቅ በጀት ሆኖ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ እንደራሲዎቹ ተወያይተውበት በጀቱ ፀድቋል፡፡ ከተመደበው በጀት ውስጥ ለመደበኛ ወጪ 91 ቢሊየን 67 ሚሊየን 160 ሺህ 588 ብር እንዲሁም 113 ቢሊየን 635 ሚሊየን 559 ሺህ 980 ብር ደግሞ ለካፒታል ወጪ የተመደበ ነው። እንዲሁም ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ 135 ቢሊየን 604 ሚሊየን 731 ሺህ 380 ብር እና ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ደግሞ 6 ቢሊየን ብር ተመድባል። አጠቃላይ በጀቱ ከ2010 ዓ.ም በጀት ጋር ሲነጻጸር የ3 ነጥብ 6 በመቶ ጭማሪ አለው። አመታዊ በጀቱ በቀረበበት ወቅት ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል። 4.1. በተለያዩ መድረኮች ላየ በመገኘት (ለምሳሌ ሚሊኒየም አዳራሽ) ያደረጋቸው ንግግሮች እና መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች የሰነዘራቸው የእውቅና ሙገሳዎች ከፍተኛ መነቃቃትን ፈጥረዋል፡፡ በተለይ በወጣቱ ዘንድ የፈጠሩት የተነሳሽት ስሜት ከፍ ያለ እንደነበረ የተለያዩ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል፡፡ 4.2. ይህ መሆኑም የሀገራችን ወጣቶች አስተሳሰብ እና ሀገራዊ አንድነት ወደ ኡዎንታዊ የመደመር መስመር እንዲመጣ አስችችሏል፡፡ ከተለመዱ የፖለቲካ መድረኮች ባሻገር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሊኒየም አዳራሹን መድረክ መታደማቸው ወጣቱ ለፖለቲካ መደረኮችም ሆነ ለሌሎች ተመሳሳይ ዝግጅቶች ጉጉት እና ክብር እንዲሰጥ የሚያስችል ሌላ እይታ ፈጥሯል፡፡ 4.3. በመጅሊስ እና በእስልምና መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መሀል ተፈጥሮ የነበረውን አለመግባባት በእርቅ እና በውይይት በመፍታት የሙስሊሙ መህበረሰብ ወደ ፍቅር እና አንድነት እንዲመጣ ማድረግ ተችሏል፡፡ ይህም የሰላም እና የይቅርታ አዋጅ እንደ ሀገር ለተጀመረው የሰላም፣ የፍቅር፣ የመደመር እና የአብሮነት ጉዞ ትልቅ ጉልበት እንደሆነ መገንዘብ ተችሏል፡፡ ከዚህም ባሻገር አሜሪካ እና ኢትዮጵያ ባሉ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባቶች መሀከል በተፈጠረው አለመግባበት ሳብያ ለሁለት ተከፍሎ የነበረው ሲኖዶስ ወደ አንድ እንዲመጣ እና ምእመናኑም በሰላም አና በፍቀር አxንድነታቸውን እንዲያጸኑ በርካታ ስራዎች ተሰርተው ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ በቅርቡም የእርቅ እና የይቅርታ ሂደቱ የመጨረሻውን እልባት ያገኛል፡፡ 4.4. ትኩረት የሚሹ የግለሰብ ጉዳዮችን ጉዳዬ ብሎ በመከታተል እልባት አንዲያገኝ በማድረግ ትልቅ ድል ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ ግለሰብ ግለሰብ ብቻ አይደለም በግለሰብ ውስጥ ቤተሰብ- በቤተሰብ ውስጥ ህዝብ እና በህዝብ ውስጥ ደግሞ ሀገር አሉ፡፡ ለምሳሌ በሳኡዲ አረቢያ በህክምና ስህተት ስቃይ ውስጥ የነበረው ታዳጊ እና የእናቲቱ ጉዳይ የእነርሱ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የመላ ኢትዮጵያውያን እንደነበረ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ለችግሩ ትኩረት ሰጥተው ከሳኡዲ መንግስት ጋር በተነጋገሩ ጊዜ ከህዝብ የመጣው ድጋፍ እና ግብረ መልስ በግልጽ ያሳያል፡፡ 4.5. በሆስፒታሎች በመገኘት ህሙማንን መጎብኘት እና ማጽናናት የጠቅላይ ሚኒስትረ የማህበራዊ እንቅስቃሴ አንድ አካል ነበር፡፡ ከዚህም ባሻገር ደም የመለገስ እና እንደ ይስማእከ ወርቁ ያሉ ሰዎችን ደውሎ በመጠየቅ ከህመማቸው እንዲያገግሙ ተስፋ እና መልካም ምኞትን ማጋራት ሌላው የማህበራዊ እንቅስቃሴየቸው መልክ ነው፡፡ ይህ መሆኑም በተጠየቁት ህመምተኞች ውስጥ ሌላ ኢትዮጵያውያንን ልብ፤ በይስማእከ ውስጥም ብዙ ከያንያንን በፍቅር የሚያስተሳስር እና በሞራል የሚያንጽ ተግባር ነው፡፡
137
ሓደ እዋን ኣብ ኤውሮጳ ተለቪዥነይ ምስራሕ ኣብያስ ርእይቶን ምኽርን ንምርካብ ናብቶም ተለቪዥን ዘዐርዩ ጠቢባን ከይደ። እታ ኣብቲ ድኳን ዝጸንሓትኒ ኣስተናጋዲት፡ ሓዳስ ተለቪዥን ዘይትዕድግ ብምባል እያ ርእይቶኣ ዝሃበትኒ። እቲ ዘቕረበቶ ምኽንያት ድማ፡ ነታ ተለቪዥን ንምዕራይ ዚኽፈል ገንዘብ፡ ክልተ ዕጽፊ ዋጋ ናይ ሓንቲ ሓዳስ ተለቪዥን እዩ ዚብል ዘስደምም ሓበሬታ ነበረ። ሓዳስ ንኽዕድግ ድማ ምኽራ ለጊሳትለይ። ምኽራ ተቐቢለ ሓዳስ ተለቪዥን ዓዲገ። ነታ ኣረጊት ኣበይ ከም ዝድርብያ ግን ሓርቢቱኒ እዩ ቐንዩ። ለካ ንምጕሓፍ ድማ ጸገም ኣሎዎዩ። ነተን ኣብ ቤት-ኣጋይሽኻ ከቢረን ዚቕመጣ ዝነበራ ተለቪዥናት፡ ምስራሕ ምስ ዚኣብያ፡ ጎታቲት ዓረብያ ተኻሪኻ ኢኻ ናብቲ ፍሉይን፡ ካብቲ ከተማ ርሕቕ ዝበለን ስካሪኮ ብምኻድ እትድርብየን። ኣድግስ ካብታ ሞታ፡ እቲ ምጕታታ ተባሂሉ እዩ። ነዚ ተዘክሮዚ ዘምጻእኩዎ፡ እቲ ንምጽጋን ወይ ንምዕራይ ስርዓት ሃገርና (reform) ዚምልከት ካብ ገለ ሰባት ዚቐርብ ሓሳባት ወይ ርእይቶ ኣብ ኣእምሮይ ኣትዩ ክሓስብ ስለ ዝደረኸኒ እዩ። ኣነ ናይ ታሪኽ እምበር ናይ ፖለቲካ ምሁር ኣይኮነኩን፡ ስለዚ እቲ ርእይቶይ ኣብ ታሪኻውን ፍልስፍናውን ገጻቱ ደሓን እኳ እንተ ኾነ፡ ኣብቲ ፖለቲካዊ ገጻቱ ግን ብዙሕ ዚጎድሎ ኪህሉዎ ይኽእል እዩሞ፡ ኣቕዲመ ክሕብር እፈቱ። ብቐዳምነት ኪብሃል ዘለዎ፡ እቶም ንእተባላሸወ ህንጻ ካብ ምፍራስ፡ ምዕራዩ ዚመርጹ፡ ብዛዕባቲ ህንጻ ኣጸቢቖም ኪፈልጡ ይግባእ። ማለት፡ ኣብ ምብልሻው ከይተረፈ፡ ደረጃታት ከም ዘሎ ኪግንዘቡ ኣድላዪ እዩ። ተስፋ ዚህብ ምብልሻው ኣሎ፡ ተስፋ ዘይህብ ምብልሻው ከኣ ኣሎ። እታ ኣብ ላዕሊ ከም ምሳሌ ተጠቒሳ ዘላ ተለቪዥን፡ ተስፋ ዘይነበራ እያ ነይራ። ቀቅሩብ ተርእይ ነይራ እንተ ትኸውን፡ ወይ ነቲ ስእሊ ገልቢጣ ጥራይ ተርእዮ ነይራ እንተ ትኸውን፡ ወይውን ኣብ ክንዲ ሕብሪ፡ ንኹሉ ሓምላይ ገይራ ተርእዮ ነይራ ጥራይ እንተ ትኸውን፡ ምናልባት ዝፈልጥን ዘይፈልጥን ሰብ ተኣኻኺቡ ንምዕራያ ሓርኮትኮት ምበለ፡ ወይውን ከምቲ ኩሉ ሰብ ዚገብሮ ብግናዕ ኣእዳውና ምዘበጥናያ። ግን ንሳ ንማለቱኳ ብልጭ ብልጭ ብምባል ንእሽቶ ተስፋ ኣይሃበትናን። ብድሕርዚ፡ ነቲ እታ ኣስተናጋዲት ዘቕረበቶ ርእይቶ ክንቅበሎ ተገዲድና። ንሱ ድማ ምጕሓፍ እዩ። ስርዓት ኤርትራ ኣብ ኩሉ ወገናቱ እዩ ተባላሽዩ። እዚ ምስ ኣዓረኹ፡ እቲ ዝተረፈ ይሰርሕ ይኸውን እዩ እትብለሉ ተስፋታት የልቦን። ስለዚ ምናልባት እቲ ዘሎ ስርዓት ኪዕረ ግድን ምስ ዚኸውን፡ ኣዚዩ ልዑል ፋይናንሳውን ማተርያላውን ወጻኢታት፡ ሓያል ናይ ምግንዛብን ናይ ምትንታንን ስራሕ፡ ከቢድ ናይ ምእካብን ምውዳብን ዕማም፡ ዓሚቝ ናይ ፖሊሲታት ምውጻእን ምንዳፍን ፍልጠት፡ ረቂቕ ስልትን ሜላታትን ብልሓታትን፡ ልዑል ናይ ምግማትን ምስትውዓልን ክእለት፡ ቆራጽነት፡ ድፍረት፡ ዘይሕለል ትዕግስትን ተወፋይነትን ሃገራውነትን፡ ድልዱል መርገጽን ራእይን ከም ዚሓትት ዘጠራጥር ኣይኮነን። እቲ ስርዓት ንኺዕረ ክሳዕ ክንድዚ ‘ወጻኢታት’ ዘድልዮስ እንታይ ስለ ዝኾነ እዩ? ወይስ እንታይ ኣበራት ስለ ዘለዎ እዩ ኢልካ ምሕታት ኣገዳሲ እዩ። ብዙሕ ‘ወጻኢታት’ ዘድልየሉ ምኽንያት፡ እቲ ሕማሙ ወይ ብልሽቱ ናብቲ ኣዚዩ ዝለዓለ ደረጃ ስለ ዝበጽሐ እዩ። ነቲ ቅርጽታቱ ጸጊንካ ወይ ነቲ ኣውታራቱ ጸልጺልካ ወይ ነቲ ቄናን ዝኾነ ፖሊሲታቱን መደባቱን ኣቕኒዕካ ዚዕረ ኣይኮነን። እቲ ሕማም ኣብ ኩሉ ባህላውን ፖለቲካውን ቁጠባውን ምምሕዳራውን ተቕዋማት ልሒሙ እዩ። በዚ እተላዕለ፡ እቲ ስርዓት ናይ መንግስትነት ባህርያቱ ለዊጡ ናብ ፋሉልነት ካብ ዚሰጋገር ነዊሕ ኮይኑ እዩ። ናይ መንግስቲ ባህርይ ብዘይ ምህላዉ ምኽንያት ድማ፡ እቲ ንሕሙም መንግስቲ ዚወሃብ ኣፋውስ ወይ ከኒናታት ሂብካዮውን ዚድሕን ኣይመስልን። እንተ ደሓነውን፡ ንነዊሕ ኪጎዓዝ ኣይክእልን። ገለ ሰባት ግን፡ ንምዕራይ ከም እንኮ ምርጫ ገይሮም ኢዮም ዚወስዱዎ። ዘቕርቡዎ ምኽንያት ከኣ ኣለዎም። ካብቲ ዘቕርቡዎ ምኽንያታት እቲ ቀንዲ ነተን ተቓወምቲ ውድባት ዚምልከትን፡ ኣባታተን ዘለዎም ናይ እምነት ጕድለትን እዩ። እዚ ድማ፡ እተን ውድባት ካብ ናይ ወጻኢ ሓይሊ ጽልዋታትን፡ ሕቡእ ኣጀንዳታትን ናጻ ኪኾና ኣይክእላን እየን ዚብል እዩ። መንዩ ዚምውለን? ስለምንታይ? ብዘይ ረብሓን ብዘይ ተልእኾን ኪነጥፋ ይኽእላዶ? ኣብቲ ህዝበን ዘለወን ተኣማንነት ስነ ልቦናዊ ምትእስሳርን ወይ ዘጥረያኦ ውክልና (mandate) ክሳዕ ክንደይ እዩ? ኣብ ነንሓድሕደንከ ስኒት ኣለወን ዲዩ፡ ሓባራዊ ራኢኸ ኣጥርየን ድየን ወይስ ብህልኽን ቅርሕንትን እተባዕጣ እየን? ስለዚ፡ ነዚኣተን ኣሚንካ መንግስቲ ካብ ምቕባለን፡ ነቲ ዘሎ ስርዓት ኣዓሪኻ ምቕጻል ይሓይሽ ኣብ ዚብል ኣረኣእያ ዚበጽሑ ውሑዳት ኣይኮኑን። ምናልባት ምስዚ ኣርእስትና ብዙሕ ዚሳነ ኣይኹን እምበር፡ ብገለ ወገናቱ ነቲ ናይ ፓርቲታት ባህርያት ዘንጸባርቕ ሓደ ዋዛ ምስ ቁምነገር ከዘንቱ። ኣብ ዓዲ ህንዲ ኣብ ሓደ ናይ ፖለቲካዊ ምርጫ ታቤላ፡ ናይ ሓደ ተወዳዳሪ ስእሊ ተለጢፉ ነይሩ። ከምቲ ኩሉ ዚብሎን ዚዝምሮን፡ ምረጹኒ እዩ ዚብል ነይሩ። ሓድሽ ተወዳዳሪ ብምዃኑ ድማ፡ እንተ መሪጽኩምኒ ከምዚ ክገብርየ ኸምዚ ክፈጥርየ ወዘተ ምባሉ ኣይተረፎን። ኣብ ጥቓኡ ግን ናይ ካልእ ተወዳዳሪ ታቤላ ነይሩ። እዚ ተወዳዳሪዚ፡ ሓድሽ ኣይኮነን። ኣብቲ ፓርላማ ነዊሕ ዝገበረ ሰብ እዩ። እዚ ሰብዚ ነቲ ታቤላታቱ ኣብ ጥቓ ናይቶም ሓደስቲ ተወዳደርቲ እዩ ዚልጥፎ ነይሩ። ከምዚ ዚብል ጽሑፍ ድማ ኣብ ትሕቲ ስእሉ ኣንቢሩ ነይሩ፥ ” ኣቱም ስባት፡ ንኣይ ምረጹ። እዚ ኣብ ጥቓይ ዘሎ ተወዳዳሪ ሓድሽ ብምዃኑ ጌና ብስርቅን ብጉቦን ሞኽ ከብለኩም እዩ። ንኣይ ምስ እትመርጹ ግን፡ ዛጊት ዝኣክል ሰሪቐን ጉቦ በሊዐን ስለ ዝኾንኩ፡ ብድሕሪ ሕጂ ብቕንዕናን ብስነስርዓትን ከገልግለኩም ምዃነይ ፍለጡ። ንኣይ ደኣ ምረጹ።” እቲ ሕጂ ኣብ ስልጣን ዘሎ ስርዓት፡ ሽሕኳ ርኡይ ብልሽውና ዘንጸባርቕን ዘይሕከኽ ገበን ዝፈጸመን እንተ ኾነ፡ እቲ ኪትክኦ ዚመጽእ ሓድሽ ስርዓት ጌና ከም ውድብ ኮይኑ ኣብ ደገ ኪነጥፍ ከሎ፡ ብዙሕ ንሃገርን ንህዝብን ዚጎድእ ኣሉታዊ ራእይን ፖሊሲታትን መደባትን ከየጥረየ ዝተርፍ ኣይኮነን። ብሰንኪ ከምዚ ዝበለ ባህርያት ድማ፡ እታ ሃገር ካብቲ ኣብ ግዜ ህግደፍ ተጋጢሙዋ ዘሎ ሃይማኖታዊ ወይ ኣውራጃዊ ወይ ፖለቲካዊ ምምቓቕልን ምክፍፋልን ምጥርጣራትን ዝኸፍአ ከጋጥማ ይኽእል እዩ። ነቲ ዘስተውዕል ሰብ፡ እቲ ኣብ ገለ ሃገራት ኣፍሪቃን፡ ኣብ ማእከላይ ምስራቕን ዚረአ ዘሎ ፍጻመታት እኹል ኣብነት እዩ። ብተወሳኺ፡ ኣብ ታሪኻት ዓለም ከም እተራእየ፡ ሓደ ዲክታቶርያዊ ስርዓት ምስ ኣልገሰ ወይ ምስ ፈረሰ፡ እቲ ዚትክኦ ስርዓት ኣብቲ ናቱ ቅርጽታት (mould) ንኺሽመም ዘለዎ ተኽእሎ ዓቢ እዩ። ኣብ ደገ ኸሎ ብሩህ ራእይ ዘይነበሮ፡ ኣብ ነብሱ ተኣማንነት ዘጕደለ፡ ደሞክራስያዊ ባህሊ ዘየማዕበለ፡ ከምኡውን ገለ ሕቡእ ኣጀንዳ ዘለዎ፡ ንጥፈታቱ ብናይ ካልኦት ረድኤት ዚምወል ወዘተ. ውድብ፡ ነቲ ዲክታቶራዊ ስርዓት ኪትክኦ ኸሎ፡ ምስኡ ተማሊኡዎ ዚመጽእ ብዙሕ ኣሉታዊ ባህርያት ኪህሉ ይኽእል። እዚ ኣሉታዊ ፖሊሲታትን መደባትን ኣብቲ ህዝቢ ተቐባልነት ምስ ዚስእን ድማ፡ ስልጣኑ ንምዕቃብ ኣብቲ ናይቲ ዘፍረሶ ዲክታቶርያዊ ስርዓት ጉድጓድ ኪሽመም ግዜ ኣይወስደሉን። ነዚ ዚጻረር ምጕት (argument) ዘቕርቡ፡ ማለት ንምፍራስ ዘይኮነስ ንምዕራይ ዚመርጹ ውሑዳት ኣይኮኑን። እዚኣቶም ዘቕርቡዎ ነጥብታት ድማ ኣገዳሲ እዩ። ብመጀመርታ፡ ምዕራይ ወይ ምጽጋን ኣብቲ ናይቲ እተበላሸወ ወይ እተሰብረ ነገር ናይ ብልሽውና ወይ መስበርቲ ኩነታት ወይ ደረጃታት እተመስረተ እዩ። ሓደ ስርዓት ንኺዕረ ብብዙሕ ምኽንያታት ጸገማት የጋጥሞ እዩ። ካብዚ ጸገማትዚ ንምትሳእ፥ ናይቲ መንግስትን ህዝብን ልማዳዊ ፖለቲካውን ባህላውን ኣካይዳ ወይ ኣቃውማ (political and cultural inertia) አዩ። ወድሰብ ካብቲ ዝለመዶን ካብቲ ኣብ ደሙ ዝሰረጸን ልምድን ኣካይዳን፡ ወላውን ዚጎድኦ እንተ ኾነ፡ ብቐሊሉ ንኺላቐቕ ኣብ ውሽጡ ሓያል ናይ ኣእምሮ ሰውራ ከካይድ ኣለዎ። ቀጺሉ፡ ብዘይ ስርዓትን ብፋሉላዊ መገድን እተሓንጸጹ ፖሊሲታትን መደባትን፡ ከምኡውን ነዚኣቶም መሰረት ብምግባር እተሃንጹ ምምሕዳራዊ ትካላትን ኣውታራትን ከትዐርዮም ምፍታን ኣዚዩ ኣጸጋምን ግዜ ዚበልዕን ኪኸውን ይኽእል። ኣብቲ ንምዕራይ ዚግበር ፈተነታት ድማ ናይቲ ዝሓለፈ ስርዓት ተረፍመረፍ ባህልታትን ሜላታትን ከይተፈልጡ ናብቲ ሓድሽ ስርዓት ኪሰጋገሩ ዘለዎም ተኽእሎ ኣዚዩ ዓቢ ምዃኑ ምግንዛብ ኣድላዪ እዩ። ካብ ኣፍሪስካ ምህናጽ፡ ነቲ ዝነበረ ኣዓሪኻ ክትቅጽል ዝሕሸሉ ኩነታት ብዙሕ እኳ እንተ ኾነ፡ ነቲ ንምዕራዩ ካብ ጥቕሙ ጉድኣቱ ዚዓቢ ስርዓት ወይ ተቕዋም ግን ምሒኻ እንተ ደርበኻዮን፡ ኣብ ክንዳኡ ድማ ሓድሽ እንተ ሃነጽካ ዝሓሸ ኮይኑ ይረኣየኒ። ሓድሓደ ግዜ ጉልበትካን ግዜኻ ኣብቲ ፍረ ዘይብሉ ናይ ምዕራይን ምጽጋንን ዕማም ካብ ምውዓል፡ ነቲ ዝነበረ ኣፍሪስካ ሓድሽ ምህናጽ ይሓይሽ ዚብል ርእይቶ ዝያዳ ህዝባዊ ተቐባልነት ዘለዎ ይመስል። ከምኡ እንተ ዘይከውን ነይሩ ድማ፡ ኣብ ዓለምና ህዝባውያን ሰውራታት ኣይምተራእዩን። ሓድሓደ ንምጥቃስ፥ ናይ ፈረንሳ ሰውራ፡ ናይ ኣመሪካ ሰውራ፡ ናይ ቦልሸቪክ ሰውራ፡ ናይ ቻይና ሰውራ፡ ናይ ሊብያን ግብጽን ሰውራ፡ ወዘተ.። ርግጽዩ፡ ንሓደ ስርዓት ምሒኻ ምስ ደርበኻዮ ኪፍጠር ዚኽእል ነውጽን ዕግርግርን ዝሩግነትን ስድነትን ነታ ሃገር ኣብ ስግኣት ከውድቓ ይኽእል እዩ። ንኸምዚ ዝበለ ማሕበራውን ህዝባውን ፖለቲካውን ዕግርግር ግን፡ ናይታ ስልጣን እትሕዝ ውድብን ናይቶም ተወዳዳርቲ ውድባትን ክእለትን ሜላን ጥራይ እዩ ኪፈትሖን ከዝሕሎን ዚኽእል። ንኸምዚ ዝበለ ኩነታት ተዳልየን ዘይጸንሓ ውድባት ድማ፡ ኣብ ስልጣን እውን ኪድዪባ ዚግባአን ኣይኮነን። ደርጋውያን፡ ኣብ ምምሕዳር ኤርትራን ኣብቲ ጠለባት ህዝብን ገለ ምትዕርራያት ብምግባር መግዛእቶም ኪቕጽሉ ፈቲኖም ነይሮም። ግን እቲ ሕጂ ተረኺቡ ዘሎ ተዛማዲ ናጽነትን ሓበንን ኤርትራ፡ ንኣታቶም ምሒኻ ደርቢኻ ጥራይ እዩ ኪርከብ ዚኽእል ነይሩ። ብወገኑ፡ ኢትዮጵያዊ ተጋዳላይ፡ ነቲ ናይ ግፍዕን መከራን ደርጋዊ ህንጻ፡ ብምትዕርራይን ብምጽጋንን ጥራይ ናብቲ ንቡር መልክዑ ኪመልሶ ኣይፈተነን። እቲ ቃልሱስ ንስርዓት ደርጊ ምሒኻ ምድርባይ ጥራይ አዩ ነይሩ። ይኹንምበር፡ ባዕሉ እቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ስርዓት፡ ኣብ ምዕራይን ጽገናን ኣይኣምንን እዩ። ሓደ መዓልቲ፡ ኣብቲ መፈለምታ እዋናት ናጽነት፡ ገለ ሽማግለታት ኤርትራውያን ናብ ፕረሲደንት ኢሳይያስ ቀሪቦም፡ ከማኽሩዎን ተሞክሮኦም ከካፍሉዎን ከም ዚደልዩ ሓቢሮምዎ ነይሮም። እቲ ንሱ ዝሃቦም መልሲ፡ ነቲ ናይቲ ስርዓት ባህርያት ግሩም ገይሩ እዩ ዘንጸባርቖ። ንሳቶም ናብኡ ምስ ቀረቡ፡ ሓሳባቶም ድማ ምስ ገለጹሉ፡ ”ንሕናኮ ነዚ ናጽነትዚ ብምኽርን ብማዕዳን ኣይኮናን ኣምጺእናዮ”፡ ብምባል እዩ ዝሰጎጎም!! ነዚ ከምዚ ዝበለ ኣተሓሳስባን ኣረኣእያን ዘለዎ ስርዓት ድማ፡ ምሒኻ ምድርባዩ እንተ ዘይኮይኑ፡ ካልእ ኣማራጺ ኪህሉ ዚኽእል ኣይመስለንን።
138
"አሻራ" በአውስትራሊያ የምትታተምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የምታጠነጥን መጽሔት ስትሆን በዚህ እትም በተለይ በየመን ሀገር ለትራንዚት ባረፉበት ሰዓት በህወሃት መራሹ መንግስት ተጠልፈው ወደ ኢትዮጵያ የተወሰዱት የግንቦት ሰባት ዋና ጸሀፊ አንዳርጋቸው ጽጌ ዙሪያ ላይ በማጠንጠን በሀገር ቤት በእስር ላይ የወደቁትን የዞን ዘጠኝ አባላት የስራ ውጤቶችንና በጡመራቸው ያካተቱትን ስራቸውን መጽሔቷ ታስተዋውቅዎታለች። ሌሎችንም ወቅታዊና አነጋጋሪ ትኩሳቶችን የዳሰሰችውን "አሻራ" መጽሔትን ይህንን በመጫን ያንብቡ በአውስትራሊያ ሜልበርን በየዓመቱ የሚደረገውን የስፖርት ውድድር ምክንያት በማድረግ የምትዘጋጀው "ኢትዮ-ቶርናመንት" መጽሔት ለንባብ በቅታለች። "ኢትዮ-ቶርናመንት" ዓመታዊ መጽሔት በዚህ ዕትሟ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ግዙፍ ሚና የተጫወቱ እንግዶችን ይዛ ቀርባለች። በጀርመን ሀገር የሚታተመው "ጥላ" የተሰኘው መጽሔት ሰባተተኛ ዕትሙን ለንባብ አብቅቷል። መጽሔቱ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ሲሆን በሀገራችን የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። ... በጀርመን ሀገር የሚታተመው "ጥላ" የተሰኘው መጽሔት ስድስተኛ ዕትሙን ለንባብ አብቅቷል። መጽሔቱ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ሲሆን በሀገራችን የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። ... በጀርመን ሀገር የሚታተመው ”ጥላ” የተሰኘው መጽሔት አምስተኛ ዕትሙን ለንባብ አብቅቷል። መጽሔቱ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ሲሆን በሀገራችን የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። ... አንጋፋው የስፖርት ጋዜጠኛና የኦሎምፒክ ስፖርት አባት አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ፣ ዝነኛው የቀድሞ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ተካበ ዘውዴን ጨምሮ አዳነ ግርማና ጀማል ጣሰው የተስተናገዱበት አመታዊ የስፖርት መጽሔት (ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!) በጀርመን ሀገር የሚታተመው ”ጥላ” የተሰኘው መጽሔት አራተኛ ዕትሙን ለንባብ አብቅቷል። መጽሔቱ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ሲሆን በሀገራችን የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው። ... ሙሉውን መጽሔት በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ! ethiopia zare (ረቡዕ መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም. september 14, 2011)፦ በደፋርነቱና ለሀገሪቱ መጻኢ ዕድል ያለውን ዕይታ ነጻ የሆኑ ሃሳቦቹን በመግለጽ የሚታወቀው እስክንድር ነጋ እና የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አንዷለም አራጌ ወደ ማዕከላዊ እስር ቤት በደህንነቶች ታፍነው መወሰዳቸው ተገለጸ። በአንድነት ጽሕፈት ቤት አካባቢ በሚገኝ ካፊቴርያ የነበሩ ሌሎች አቶ ዘመነ ሞላ፣ አሳምነው ብርሃኑ እና ናትናኤል መኮንን የተባሉ የፓርቲው አባላትም በመጥፎነቱ ወደሚታወቀው ወደ ማዕከላዊ እስር ቤት ተጥለዋል። አዲስ በወጣው የሽብርተኝነት ሕግ ሰበብ ምክንያት ብቻ ሁለት የስዊድን ዜግነት ያላቸው ጋዜጠኞችን ጨምሮ የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ ርዕዮት አለሙ፣ የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ምክትል አዘጋጅ ውብሸት ታዬ እና የአንድነት ፓርቲው አርቲስት ደበበ እሸቱ የተከሰሱ ሲሆን፤ እስክንድር ነጋ ዛሬ በዚሁ ክስ ወደ ማዕከላዊ መግባቱ ታውቋል። ከተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አካላትና አባላት ደግሞ የኦብኮ አመራር አባላት አቶ በቀለ ገርባ እና አቶ ኦልባና ሌሊሳ የተባሉና ሌሎች በርካታ የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ አባላትና የኦሮሞ ተወዳጅ ዜጎችን ጨምሮ ዛሬ የታሰሩት አቶ አንዷለም አራጌና ሦስቱ የድርጅቱ አባላት እንደሚገኙበት ለማወቅ ተችሏል። እስክንድር ነጋና ሌሎች አራት በዛሬው ዕለት ማዕከላዊ እስር ቤት የገቡ እስረኞች ሀገርን ለማሸበርና ሠላም ለማደፍረስ ሲሰሩ ተገኝተዋል በሚል በሽብርተኝነት ክስ እንደሚፈለጉ ፖሊስ አስታውቋል። እስክንድር ነጋ እና ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል በ1997 ዓ.ም. በተፈጠረው የምርጫ ውዝግብ ታስረው እንደነበርና ሳተናው፣ ወንጭፍ እና ምኒልክ የተሰኙ በህትመትና በአንባብያን ብዛት የሚታወቁት ጋዜጦች አሳታሚ ድርጅታቸው የተዘጋባቸው መሆኑ ይታወቃል። ወ/ሮ ሰርካለም እስር ቤት በነበረች ሰዓት ወንድ ልጇን ናፍቆት እስክንድርን በእስር ቤት በመውለዷና ያለፍትህ በመሰቃየቷ በርካታ ዓለምአቀፍ ሽልማቶችን እንዳገኘች ይታወሳል።
139
በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ... በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጨምሮ ደግሞ ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪ ...
140
ባል፡- እኔ የዚህ ቤት ነገር እየበቃኝ ነው፤ በብስጭትና በድህነት እኔን ለመግደል ሳትነሱ አልቀራችሁም፡፡ አሁን ከቴሌ የቤቱ ስልክ 900 ብር ቆጠረ ተብዬ ነው የመጣሁት… እኔ እንደሆነ ወሩን ሙሉ ይሄን ስልክ አልተጠቀምኩም፤ ስልክ መደወል ስፈልግም በቢሮዬ ስልክ ነው የምጠቀመው … አስቸኳይ ነገር ቢያጋጥመኝ እንኳን እንደምንም ጉዳዩን አሳድሬ ስራ ቦታ ነው የምደውለው… ማን ነው ስልኬን እንደልቡ ሲጫወትበትት የከረመው??? ሚስት፡- ኧረ እኔ ምንም ደውዬበት አላውቅም፤ መቼ ለት እንኳን ለአዲስአመት ዘመድ ወዳጆቻችንን “እንኳን አደረሳችሁ” ልል ፈልጌ ሁሉንም በመስሪያቤቴ ስልክ አዳርሼ ነው የመጣሁት…
141
ኣብ ምብራቕ ጀረመን፣ “ኣብ ምእራይ ጠረሙዝ ንዝነበረት ጓል 56 ዓመት ሰበይቲ ተጋሲስኩም፣” ተባሂሎም፣ ዝተኸሱ ኣርባዕተ ኤርትራውያን፣ ነፍሲ ወከም ካብ 6 ክሳብ 8 ዓመታት ክእሰሩ ተፈሪዶም። ማዕከናት ዜና ጀርመን ብዘቕረብኦ ሓበሬታ፣ እቶም ሓተቲ ዑቕባ ምዃኖም ዝተገልጹ ኣርባዕተ ኤርትራውያን፣ ነታ ኣብ ጎደና ንዝተደርበየ ጥርሑ ጠራሙዝ ብምእካብ እናሸጠት እትናበር ሰብይቲ፣ ብእኩብ ከምዝዓመጹዋ’ዮም ተኸሲሶም። ብዘይካ’ዚ እቲ ጸብጻብ፣ ኣርባዕቲኦም በቲ ገበን ድሕሪ ምኽሳሶም፣ ናይ ዲኤንኤን መርመራ ከምዝተገብረሎምን፣ እቶም ሰለስተ ነቲ ዓመጽ ከምዝወዓልዎ ብኡ ንብኡ ከምዝኣመኑን ይጠቕስ።
142
ኢትዮጵያ ዘመዝገበቶ ዕብየት 7.5%`ዩ ንሱ`ውን ዝመጽእ ዓመት ናብ 6% ክወርድ`ዩ ይብል imf። ይኹን`ምበር ኢትዮጵያ ኣብ ዝሓለፈ ዓመታት ድልዱል ዕብየት ከምዘርኣየት ባንኪ ዓለምን imfን ይኣምኑ ኣብ ኢትዮጵያ ዲረክተራት ባንኪ ዓለምን imfን ዝነበሩ፡ ኢትዮጵያ ካብ ዝርዝር ኣብ ዓለም ዘለዉ ኣዝዮም ዝደኸዩ ሃገራት ከይትወጽእ ዝገብርዋ ሓያለ ዕንቅፋታት ኣለዉ ይብሉ። ካብኡ ሓደ ድማ ናይ ወጻኢ ጽዕንቶን ዝተጋገየ ፖሊሲታትን ምዃኑ ይገልጹ። ዲረክተር ባንኪ ዓለም ኣብ ኢትዮጵያ ዝነበሩ ኬነቺ ኦሃሺ ብወገኖም፡ መንግስቲ ነቲ ዝተሓተ ፍልፍል ሃብቲ ሃገር ናብ ርእሱ ምውዓሉ፡ ነቲ ደኺሙ ዘሎ ውልቀ-ዘፈር ከይዓቢ ይገትኦ`ሎ ኢሎም። ቀዳማይ ሚንስተር መለስ ዜናዊ ንፓርላማ ኣብ ዘስምዕዎ መደረ ግን፡ እቲ ርኢቶ ነቶም ትካላት ገንዘብ ከምዘይውክል ድሕሪ ምግላጽ፡ ምስ ባንኪ ዓለምን imfን ብመትከል ደረጃ ከምዘይፈላለዩ ተዛሪቦም ኔሮም።
143
ትራምፕ ቅድሚ ሒደት ደቓይቕ ብቲወተር ኣብ ዝዘርግሖ ሓበሬታ ኣማሓዳሪ ክፍለ ግዝኣት ኢንድያና ማይክ ፐንስ ምክትል ፕረዚደንት ኮይኑ ምሳይ ኣብ ሓፈሻዊ ምርጫ ክሰርሕ ብሓጎስ ረቑሐዮ ኣለኹ ይብል። ማዕከናት ዜና: ትራምፕ ናብ ፕረዚደንትነት ኣብ ዝገብሮ ጎስጓስ ሓፈሻዊ ምርጫ ንሓያሎ ፖለቲከኛታት ከም ምክትል ፕረዚደንት ኮይኖም ክምረጹ ይኽእሉዮም ኢለን ክትንበያ ምጽንሐን ይፍለጥ። ኒውት ጊንግሪችን ክሪስ ክሪስቲን ካብቶም ብተደጋጋሚ ስሞም ክልዓል ዝጸንሑ እዮም። ቀ/ሚ መለስ ዜናዊ ስሉጥ ቁጠባዊ ዕብየት ምምዝጋብ ይካኣል‘ዩ ኢሎም ከምኣብነት ካብ ዝጠቅሱወን ሃገራት ሓንቲ ደቡብ ኮርያ’ያ።ንሶም ምስ ደቡብ ኮርያዊ መዘነኦም ኣብ ቤተ-መንግስቲ ዝሃብዎ ሪኢቶ‘ውን ነዚ ሓቂ‘ዚ ዘንፀባርቅ‘ዩ። እዚ ከምዚ‘ሉ ከሎ፣ምልውዋጥ ተመክሮ ክልቲኤን ሃገራት፤መራሕቲን ላዕለዎት መራሕቲን ኮርያን ኢትዮዽያን ኣብ ዝተረኸብሉ ትማሊ ተሳሊጡ‘ሎ።ቀ/ሚ መለስ ዜናዊ ንትሕዝቶ መደብ ምዕባለን ትራንፎርሜሽንን ኢትዮዽያ ንጉጅለ ኮርያ መግለፂ ሂቦም‘ዮም። ፕረዚደንት ደቡብ ኮርያ ሊ ምዩንግ ባክ ብወገኖም፣ኢትዮዽያውያን ቅድሚ ስሳ ዓመት ኣብ ኲናት ኮርያ ዝኸፈልዎ መስዋእትነት ዝዝከረሉ ወቅቲ ንርክብ ክልቲኤን ሃገራት ናብ ዝበለፀ ደረጃ ንምብፃሕ መሰረት‘ዩ ኢሎም። ፕረዚደንት ሊ ሙዩንግ ባክ ”ስሳ ዓመት ኣቁፂሩ‘ሎ።እንተኾነ ንሃገርናን ንህዝብናን ዝኸፈልክምዎ ትብዓትን መስዋእትን ኣይንርሰዖን ኢና።ኣቀዲመ ከምዝጠቀስክዎ፣ ኢትዮዽያ ንኮርያ ንዝኸፈለቶ መስዋእትነት ኣዚና ኢና ነመስግን።ርክብና ናብ ልዑል ፅፍሒ ክብ ንምባል እዋኑ ከምዝኣኸለ‘ውን ይርደአኒ‘ዩ” ኢሎም። ብዝተኣሳሰረ ምዕባለ፣ደቡብ ኮርያ ምስ ኢትዮዽያ ናይ ሚእቲ ሚልዮን ዶላር ሓገዝ ስምምዕነት ተፈራሪማ‘ላ።እቶም ፕረዚደንት ናይ ኢትዮዽያ መገሸኦም ዛዚሞም ትማሊ ናብ ሃገሮም ተመሊሶም።
144
ኪኢላታት ሕቡራት መንግስታት ትምህርትን ኣብያተ ትምህርትን ንግዳያት ድርቅን ጥምየትን ቀርኒ ኣፍሪካ ህፁፅ ረድኤት ዝቐርበሎም ኣገደስቲ ኣካላት እዮም ክብሉ ኣፍሊጦም። ኣብ ደቡብን ማእኸላይን ሱማሊያ ዝርከቡ ካብ ሓሙሽተ ዓመት ክሳብ 17 ዓመት ዝዕድሚኦ 2.3 ሚሊዮን ዝግመቱ ህፃውንቲ እቶም 1.8 ሚሊዮን ወይ’ውን 78 ሚእታዊ ዝኾኑ ካብ ትምህርቲ ወፃኢ ምዃኖም ትካል ህፃናት ሕቡራት መንግስታት /ዩኒሴፍ/ ኣፍሊጡ።ኣብ ዝሓለፈ ወርሒ ነሓሰ ዝተኻየደ መፅናዕቲ ከምዝሓበሮ ካብ ትምህርቲ ወፃኢ ዝኾኑ ህፃውንቲ ብዕፅፊ ክውስኽ እዩ ይብል።ኣብ ገሊኦም ኣብያተ ትምህርቲ ድማ ናብ ስርሖም ዝምለሱ መምህራን እቶም ርብዒ ጥራሕ ከምዝኾኑ እቲ መፅናዕቲ ይገልፅ። መሰረታዊ ዝኾኑ ቀረባት ብምሃብ ህፃውንቲ ዘጋጥሞም ሽግራት ዝቃለሉሎም ኣብያተ ትምህርቲ እዮም ዝበላ ወሃቢት ቃል ዩኒሴፍ ማሪክሲ መርካዶ ዩኒሴፍ ነቲ ጉዳይ ጠመተ ንኽግበረሉ ይፅውዕ ኢለን። ኣስዒበን ድማ ኣብያተ ትምህርቲ ምግቢ፡ማይን ክንክን ጥዕናን ዝቐርበሎም ቦታትት ምዃኖምን ክሳብ ክልተ፡ሰለስተ ዓመት ዝዕድሚኦም ህፃውንቲ ምግቢ ክረኽቡ ምእንታ ደቆም ናብ ቤት ትምህርቲ ዘምፅኡ ስድራታት’ውን ኣለው ኢለን።ብምቕፃል ‘’ህፃውንቲ ዘድሊዮም ምግቢ እናረኸቡ ንመፃኢ ዕድሎም ወሳኒ ዝኾነ ትምህርቲ ዝከታተልሉ ዘተኣማምን ቦታ እዩ።’’ይብላ። ትምህርቲ ንህፃውንቲ ጥራሕ ከይኮነስ ንማሕበረሰብን’ውን ንሰብኣዊ ምትሕግጋዝ ኣድላይ ዝኾኑ መንገዲታት ዝቐርበሉ ህፃውንቲ ናይ መፃኢ ተስፍኦም ዝረኽብሉ ቦታ እውን እዩ ኢለን ማሪክሲ።
145
(ቪኦኤ፣ ኅዳር ፲፯ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም./ኖቨምበር ፲፯ ቀን ፳፻፲፮ እ.ኤ.አ.) ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከመድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ጋር መሠረታዊ በሆኑ ፖለቲካዊ ችግሮች ላይ ለመነጋገር መወያየታቸው ተነገረ፤ እስካሁን ግን ከገዢው ግንባር ተጨባጭ እርምጃ እንዳልተወሰደ የመድረክ መሪ አስታውቀዋል። ኢሕአዴግ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በኩል ወደ ቀድሞ ሁኔታ ለመመለስ የፈለገ እንደሚመስልም ግምታቸውን ገልፀዋል። ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በኮንሶ ብቻ ከ5 መቶ በላይ ሰዎች መታሠራቸው በጋሙጎፋ ዞን የፓርቲ አመራር አባላት መያዛቸው ተሰማ። የአትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ትናንት አመሻሹ ላይ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ከአንድ ወር በፊት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ ከዚያም ወዲህ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማ ያደረጓቸውን ንግግሮች በመንተራስ መድረክ ለጠቅላይም ሚኒስትሩ ደብዳቤ መፃፉን ገልፀዋል።
146
የፍቅር ጓደኝነት ሆነ ቍረጡ; መስመር ላይ, ረዥም ርቀት, ወይም በድብቅ አንድ ቢሮ የፍቅር ውስጥ ጠልቀው ነው, ፍቅራችሁ ታሪክ, የኋላ ኋላ "ቅንብር" ቦታ ላይ የሚፈጸመው. እና እንደ ወይም, የ አፓርትመንት, መኖሪያ ቤት, ወይም በደሳሳ, የእርስዎን ማንነት እና ማን ብዙ ይናገራል. ልክ የእርስዎን ልብስ እንደ, የእርስዎን ማንነት እና አኗኗር ስለ ጥራዞች እየገለፀ ነው. ከፈለጉ የአንተ ትዳር ይዘት ነዎት ለማለት, ወይም ጋር እያደረጉ ነው እና የተሻለ ማወቅ የሚያገኙበት በትንሹ አንድ ሰው የሚገባ, እነዚህ ወቅታዊ ምክሮች ተመልከት. ከእናንተ ጋር ሊመጣ የሚችል ነገር ይመልከቱ. የተለያዩ ቀለማት በማጣመር ይሞክሩ, ቅጦች, ሸካራዎች, እንዲያውም የጊዜ. የመጀመሪያ ደረጃዎች ውስጥ, የእርስዎን ማንነት እና የአኗኗር ዘይቤ ጋር አብሮ ስለ ምን ነገር እርግጠኛ ካልሆኑ ድረስ ብዙ ገንዘብ ኢንቨስት አይደለም. እናንተ ሊቀያየር ምን እንደሚሰማሽ ላይ ተጽዕኖ እና አንድ የተወሰነ ክፍል ወይም ቅንብር ውስጥ ማሰብ መሆኑን ያውቃሉ? ለአብነት, በይዥ ምድር ቃና ቀለሞች በማሰኘት ነው; ቀይ በብርቱካን ያሉ ቀለሞች በማበርታት ሳሉ. የንግድ አንዳንድ ተፈላጊውን ምላሾች በማዘጋጀቱ ሥራ ቀለም ሕክምና በሙሉ ጊዜ መጠቀም. ስለ a በጣም. እናትህ ትክክል ነበር. ይህ ብቻ አይደለም ይህ ተግባር ተቃራኒ ጾታ ጋር ጥሩ ስሜት በመፍጠር አስተዋጽኦ የሚያበረክተው እንዴት ነው, እናንተ ጊዜ እና ገንዘብ በማስቀመጥ ወደ ረጅም መንገድ ይሄዳል. ቤት ከገባ ተፈጥሮ ትንሽ በማምጣት ሁልጊዜ ብልጥ እንቅስቃሴ ነው. እጽዋት ሞቅ እና የምቾት ከባቢ አየር መፍጠር. በተጨማሪም ጥሩ የአየር ጥራት ለመስጠት ለመርዳት. የ "አረንጓዴ አውራ ጣት ጋር የተወለድን አይደለንም እንኳ,ለማዳ ይልቅ "ከአለባበሳችን" ያነሰ የሚያስፈልጋቸው ዕፅዋት የተለያዩ አይነት አሉ ". ህቡእ? google »ቀላል እያደገ እፅዋት" ወይም እርዳታ ለማግኘት በአካባቢዎ መነሻ ዴፖ የአምላክ የአትክልት ስፍራ መምሪያ ይጎብኙ. ማከማቻ መጠቀም: የቤት እንስሳት አሻንጉሊቶች ለመያዝ, ፎጣ, ሲዲዎች, ጣዕም በሻይ, ወይም እንደ የሚያምር ጥበብ ቁርጥራጮች ግድግዳ ላይ ስልታዊ አኖረው. ቀላቅሉባት እና የተለያዩ ቀለማት ጋር አይዛመድም, ከፍተኛ ተጽእኖ መጠኖች እና weave ቅጦች. አንድ የሙዚቃ ነገር የሚወድ ከሆኑ, አንድ ጊታር ወይም ከበሮ ሊሆን ይችላል. ይህ ቆንጆ ሊሆን ይችላል, የሚያምር ከቤተሰብዎ ወይም የቤት በዚያ "ቤት" ፎቶዎች ክፈፎች. ጉዞ ወደ ፍቅር ከሆነ, ምናልባት ሩቅ ቦታዎች እና ሉል ወይም ሁለት ምስሎች ማሳየት ይችላል. ይህን ያክሉ, አንዳንድ ሽታ ሻማ, ወይም የመረጋጋት ምንጭ, ጥሩ አጨራረስ ለማግኘት. የእርስዎን አካባቢያዊ የቤተሰብ ዶላር ያሉ ቦታዎች ላይ አንዳንድ ምርጥ ንጥሎችን ማስቆጠር የምትችለው, ጥራት የቅናሽ መደብሮች, ንብረት ሽያጭ እና ቁንጫ ገበያዎች, እንዲያውም craigslist. የቤት እንስሳት አፍቃሪዎች ብቻ የተፈጠረው መሪ የመስመር ላይ የፍቅር ድር ጣቢያ. አንድ የሕይወት አጋር እየፈለግህ ነው ይሁን አይሁን, የቤት ወይም ሰው ጓደኛችንን ጋር hangout ማድረግ, ራስህን እንደ የቤት እንስሳት የሚወዱ - እዚህ የምትፈልጉት ሰዎች በትክክል ማግኘት ይችላሉ.
147
ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ “መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ” (1948) በታተመው መጽሐፋቸው ውስጥ እንደበየኑት፣ “ፊደል ማለት ቀለም፤ ምልክት፤ የድምፅና የቃል መልክ፤ ሥዕል፤ መግለጫ ማስታወቂያ፤” ነው (ገጽ 616)። ደስታ ተክለ ወልድም በበኩላቸው፣ በ1962 ዓ.ም. ባሳተሙት “ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት” መጽሐፋቸው እንደገለጹት፣ “ፊደል ማለት የነገር፣ የቃል ምልክት፣ የድምፅ ሥዕል፣ ማጉሊያ፤ መግለጫ ነው፤” (ገጽ 988)። በሁለቱም ሊቃውንት አተያይ ውስጥ ፊደል የድምፅና የቃል ምልክት መሆኑን በአጽንዖት ተገልጧል። የዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆነን፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ በአዲስ ታይምስ መጽሔት (ቅጽ 1፣ ቁጥር 6) ላይ ያወጡት “የአጻጻፍ ሥርዓታችንን ስለማሻሻል” የሚለውን ጽሑፋቸውን ካነበብን በኋላ ነው (ገጽ 14-15ና 26 ላይ ይመልከቱ)። ጽሑፉ በርካታ ቁምነገሮችን ይዟል። ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ ስለፊደልና ስለአጻጻፍ ሥርዓታችን ጉዳይ ደግመው በዚህ ዘመን ላለውም አንባቢ ስላነሡትና የአንባቢያንን አስተውህሎትም ለመቆስቆስ ስለሞከሩ ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል። በተጨማሪም፣ የሃሳቡን ማጠንጠኛ እንዝርትና ቀሰም በወጉ ስላቀረቡልንና የትኛውንም የሃሳብ ጎራ እንደሚደግፉም በአደባባይ ወጥተው ስለገለጹልን ላቅ ያለ ሥራ ሰርተዋል። ዶ/ር በድሉ በጽሑፋቸው ውስጥ የሃሳብ ጎራቸውን ከመለየታቸውም በተጨማሪ፣ ሁለቱን “እምነቶቻቸውን” በጠራ ቋንቋ ገልጠውልናል። የመጀመሪያው እምነታቸው፣ ስለሞክሼ ፊደላት ጉዳይ ሲሆን፣ “አንድን ድምጽ ለመወከል ሲባል ሁለትና ከዚያም በላይ የሆኑ ሞክሼ ፊደላት መደጋገማቸው አስፈላጊ አይደለም፤” የሚል ነው። በሁለተኛ ደረጃም የጠቀሱት መከራከሪያቸው፣ “ጽሕፈትን/ፊደልን ለማሻሻል የሚገባው፣ ቋንቋ ከጊዜ ጋር እየተለወጠ የሚሄድ አኃዝ ስለሆነ ነው፤” ሲሉ ያቀርባሉ። በመጨረሻም፣ “የአንድን ቋንቋ የአጻጻፍ ሥርዓት ለማሻሻል ሲነሱ ሁለት ደረጃዎች አስፈላጊ ናቸው። እነርሱም፣ በመጀመሪያ የአጻጻፍ ሥርዓቱ ችግር አለበት ወይ ወይንስ “ብቁ” ነው በሚለው ላይ እንነጋገርበት፤” ሲሉ አንባቢያኑን ይጋብዛሉ። በማስከተልም፣ “በሁለተኛው ደረጃ ላይ ደግሞ፣ ፊደላችንና የአጻጻፍ ሥርዓታችን “ችግሮች አሉበት” የምንል ከሆነ፣ ችግሮቹ እንደምን ይስተካከሉ” የሚለው ነጥብ ላይ ኋላ እንመለስበታለን” የሚል ገንቢ ጥያቄ ነው ያነሱት። የዶ/ር በድሉ ጽሑፍ ስለፊደላት ጉዳይ ሲያወሱ በአመዛኙ የሀገራችንን የፊደላት ክርክር ታሪክ ትተው፣ በውጭው (ማለትም በቱርክና በጃፓኖች) የፊደላት ለውጥ ጉዳይ ላይ አተኩረዋል። በተጨማሪም፣ በርካታ የፊደላትነ ለውጥ የሚደግፉ ንድፈ ሃሳቦችን በሰፊው አቅርበዋል። ይበል የሚያሰኝ ነው። ነገር ግን፣ የእኛን ጓዳም በተመለከተ በዝርዝር ስላልከለሱልን (ሙያቸው ነውና በቅጡ ያውቁታል)፣ ይህንን ጽሑፍ ለአንባቢያን እዝነ ሕሊና ይበጃል ስንል ጽፈነዋል። ስለፊደላችን ጉዳይም ጠቅለል ያለ መረጃ ለአንባቢያን ይሰጣል ብለን እናምናለን። የአማርኛ ፊደላትን ስለማሻሻል ልዩ ልዩ አማራጭ ሀሳቦች ከሃዳሲያን (ከተሃድሶ ፈላጊዎቹ) ሊቃውንት ዘንድ በይፋ መደመጥ የጀመረው ከዛሬ ሰማኒያ አመት ወዲህ ነው። (ቀደም ብሎ ግን ጉዳዩ በለሆሳስ ነበር የሚብላላው።) ለምሳሌ በዚሁ አርእስተ ጉዳይ ላይ ሀ) “መዝገበ ፊደላት ሴማውያት” ከአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ድሬ ዳዋ፣ በ1926 ዓ.ም.፤ ለ) “አዲስ የአማርኛ ፊደል” ከትምህርትና ሥነጥበብ ሚኒስቴር፣ በ1939 ዓ.ም.፤ ሐ) “ፊደልን ማሻሻል” ከትምህርት ወዳጆች፣ በ1940 ዓ.ም.፤ መ) “የአማርኛ ፊደል ሕግን እንዲጠብቅ ለማድረግ የተዘጋጀ ሪፖርት” በኢትዮጵያ ጥናት መጽሔት፣ ቅጽ 8፣ ቁ.-1፣ በ1962 ዓ.ም.፤ ሠ) “ስለአማርኛ ፊደል መሻሻል ጥናትና ውሳኔ” አ.አ፣ 1973 ዓ.ም. ተጽፈዋል። መንግሥቱ ለማ (መንግሥቱ ለማ - ደማሙ ብዕረኛ (ግለ ታሪክ)) በሚል ርዕስ በ1988 ዓ.ም. በወጣው መጽሐፋቸው ላይ በ1940-1943 ዓ.ም. ስለነበረው የፊደል ክርክሩ ጭብጥ ሲያወሱ፣ “ከፊደል ይሻሻል ባዮቹ ይበልጥ፣ ፊደላችን በላቲን የአጻጻፍ ሥርዓት ይተካ፣ የላቲን ፊደላትም ሙሉ በሙሉ ፊደሎቹን ይተኳቸው የሚል ሃሳብ ያላቸውን፣ ከመቶ ዘጠና አምስቱ እጅ፣ ጣሊያን ተመልሶ ይግዛን እንደማለት ነበር የቆጠረው። ሆኖም ግን፣ መድረክ ላይ ተከራካሪ የነበሩት ሰዎች ሙሉ በሙሉ ባለሥልጣኖች ስለነበሩ፣ ሕዝቡ ቆሽቱ ቢያርም ፈርቶ ዝም ብሎ ነበር፤” ሲሉ ያስታውሱታል (ገጽ 121)። ሆኖም፣ በባለሥልጣናቱ አካባቢ የነበረውን “ፊደል የማሻሻል ቀናዊነት” መንግሥቱ ለማ በአርምሞ ነው የሚያልፉት። በፊደሎቻችን አማካይነት የራሳችንን መጽሐፍት የማተሙ ፍላጎት በቤተ መንግሥት አካባቢ የተጀመረው ከአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት አንስቶ ነው። ባለሥልጣናቱም የዚያ “ሥልጣኔ” አቀንቃኞች ነበሩ። ፊደሎቻችንን ለማተሚያ መሣሪያ እንደያመቹ ተደርገው መፊደሎቻችን መጽሐፍት የማተም ፍላጎት የተወጠነው በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት በ1513 ዓ.ም. ነበር። “ልብነ ድንግል ለፖርቹጋሉ ንጉሥ በጻፈው ደብዳቤው ላይ ግልጽ እንዳደረገው፣ “በፊደላችን መጽሐፍት መተም የሚችሉ” የእጅ ሥራ አዋቂዎችን ላክልኝ ብሎ ጠይቆት ነበር። ነገር ግን፣ የማተሚያ መሣሪያው ጉዳይ ከነገሥታቱ ሕሊና አልጠፋም ኖሮ፣ በአፄ ምንሊክ ዘመነ መንግሥት በ1887 ዓ.ም. ፈረንሳያዊው ደራሲ ሞንዶ ቪደልዬ በአፄ ምንሊክ ትእዛዝ ገዝቶ ማምጣቱን፤” (የፕሮፌሰር ሥርግው ኃብለ ሥላሴ፤ “አፄ ምንሊክ የአዲሱ ሥልጣኔ መሥራች”፤ በሚል ርእስ ማሳተሙት መጽሐፍ በገጽ 337 ላይ በዝርዝር ቀርቧል)። ሆኖም፣ የማተሚያ መሣሪያው ታትሞ ከመጣም በኋላ የፊደላችን ነገር ለመሣሪያው እንዲያመች ሆኖ መሻሻል ነበረበትና አፄ ምንሊክ ጉዳዩን በእጅጉ ገፍተውበት እንደነበር ፕ/ር ሥርግው ዋቢ ጠቅሰው ያስረዳሉ (ገጽ 370)። ያነሷቸው ጥያቄዎች በከፊል ከዳግማዊ አፄ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ቢያንስ በአራት ትውልዶች ተነስተዋል። አሁን ስንነጋገርበት እንግዲህ በአምስተኛው ትውልድ ዐይን፣ ለአምስተኛ ጊዜ መሆኑ ነው። የመጀመሪያዎቹ ትውልዶች፣ ማለትም እነአፄ ምኒሊክ “ፊደላችን ለምስጢር መልእክትና ለቴሌግራፍ አጻጻፍ አልተመቸንም” ከሚል ሃሳብ ተነስተው ነበር። ስለሆነም፣ ፊደላችን በላቲን ሥርዓት ይተካ ሳይሆን፣ “ለሚስጢር መልዕክትና ለቴሌግራፍ መልዕክቶች መላላኪያ እንዲያመች ሆኖ ይሻሻል፤” የሚል መነሻ ነበር ግንዘቤያቸው። ጉዳዩን በብዙ ገፍተውበት የሚከተሉትን ፊደላት እስከ እርባታቸው ለማሻሻል ጥረት አድርገው ነበር። ሁለተኛው ትውልድም የፊደልን ጉዳይ ያነሳው ከጣሊያን ወረራ ቀደም ብሎና በኋላም ባለው ዘመን ነበር። አብዛኞቹ ተሃዳሲያንም የቤተ-ክሕነት ሊቃውንት ነበሩ። “የነአለቃ ለማ ትውልድ” ብለን ልናወሳው እንችላለን። ይኼኛው ትውልድ ደግሞ፣ “የአማርኛ ፊደሎች ጊዜያቸው አልፏል፤ አርጅተዋል፤ አሮጌ ሆነዋል፤ አይረቡም፤ ለማተሚያ መኪናና ለቅልጥፍና አይመቹም” የሚል ክርክር ነበር ያነሳው። በአመዛኙ የቀዳሚውን ትውልድ ጥያቄ በቤተ-ክህነት ዙሪያ ሆነው እንደገና ለማራገብ ነበር የጣሩት። ስለሆነም፣ “የቅዱሳን ሰማዕታትና የፃድቃን ገድል የተጻፈበት ፊደል ካረጀባችሁ፤ ከጃጀባችሁ፤ ለምን ከሁለት ያጣ እንሆናለን። የግዕዙ ፊደል ይቅር ካላችሁ፣ ለምን የሙስሊም ወንድሞቻችን ለዘመናት የተጠቀሙበትን የአረቢኛ ፊደል አንጠቀምም። ምን የነጭ ፊደል ያዋውሰናል?!” የሚል ደገኛ ክርክር ነበር ያነሱት (መንግሥቱ ለማ - ደማሙ ብዕረኛ፣ 1988 ዓ.ም.፣ ገጽ 124)። ጉባኤው በአለቃ ለማ ሀሳብ ድንብርብሩ ወጥቶ ተበተነ። ሦስተኛውም ትውልድ የዘመኑን ችግሮች ለመፍታት ጥሯል። ዋናው ችግር የነበረው፣ “ፊደላችን ለጽሕፈት መኪና (ለታይፕራይተር) የተመቸ አይደለም፤” የሚል ነበር። በዚህኛውም ትውልድ እንደመጀመሪያው ሁሉ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ሚኒስትሮች ሳይቀሩ ጎራ ለይተው ተከራክረዋል። በዚህኛው ጊዜም ክርክሩ እጅግ የበረታ ነበር። በወቅቱ የጤና ጥበቃ ም/ሚ/ር አበበ ረታ፣ የጽሕፈት ሚ/ሩ ብላታ ዘውዴ በላይነህ፣ መርስዔ ሀዘንም ከ1943 ጀምሮ የጤና ጥበቃ ም/ሚ/ር ነበሩ። አቶ መኮንን ደግሞ በትምህርት ሚኒስቴር ዋና ፀሐፊ ነበሩ። ኮለኔል ታምራት ይገዙም የትልቅ መኳንንት ዘርና ባለወገን ናቸው። በአንፃሩ ደግሞ፣ እነአቶ ብርሃኑ ድንቄና እነመንግስቱ ለማ ከካህናቱ ወገን ሆነው ነበር የሚከራከሩት። ከላይ እንዳልኩት፣ ይኼኛው ክርክር በሦስት ረድፍ ያሉ ተሟጋቾች ናቸው የተከራከሩበት። ፊደላችን በላቲን ፊደል ይተካ የሚሉት ወገኖች በነራስ እምሩ፣ በመርስዔ ሀዘን ወልደ ቂርቆስና በነታምራት ይገዙ አቀንቃኝነት ሲወከሉ፤ “የለም! ፊደላችን በላቲን አይተካም ግን ማሻሻል አለበት” የሚለውን ሃሳብ ደግሞ እነ ሚ/ር አበበ ረታና ብላታ ዘውዴ በላይነህ ነበሩ የሚያራምዱት። በሦስተኛው ረድፍ ያሉት ወገኖች ደግሞ መሠረተ ካህናት ስለነበሩና የፖለቲካ ስልጣናቸውም እስከዚህም ስለሆነ መድረክ ተነፍጓቸው ነበር። ዋና ዋናዎቹ ተከራካሪዎችም አቶ ብርሃኑ ድንቄ፣ የኔታ አስረስ የኔሰውና አቶ መንግስቱ ለማ ነበሩ። አቶ መንግሥቱ ከሁሉም በእድሜ ታዳጊው ወጣት ነበሩ (መንግሥቱ ለማ - ደማሙ ብዕረኛ (ግለ ታሪክ)፣ 1988 ዓ.ም.፣ ገጽ 115-124)። ወደአራተኛው ትውልድና ወደፊደል ክርክሩ እንለፍ። ይህም ትውልድ የሀዲስ አለማየሁን “ፍቅር እስከ መቃብር” እያነበበ የተማረና በስነ ልሳን እውቀቱም ቢሆን ወደፊት የተራመደ ነበር። የዚህም ትውልድም ዋናው ችግር “የፊደሎቻችን ቁጥር በዛ፣ የሚክሼ ሆሄያት ድግግሞሽ ይቅር፣ የሚጠብቁና የሚላሉትን የማርኛ ቃላት በወጉ ካለየናቸው ተማሪዎቻችን ለማስተማር አስቸጋሪ ሆነውብናል፤” ከሚል ነበር። በአመዛኙ ከማስተማርና ከስነዘዴው ጋር የተያያዙ ችግሮችን ያማከለ ነበር። በዚህ ዘመን “የፊደል ሠራዊት” የሚባል የማንበብና የመጻፍ ትምህርት ለጎልማሶች ይሰጥ ስለነበር፣ የፊደል መምህራኑ ከፍተኛ ችግር ገጥሟቸው ነበር። ለአብትም ያህል እነአቶ ሀብተ ማርያም ማርቆስ፣ በየዛሬይቱ ኢትዮጵያ (መጋቢት 6ና 13/1961 ዓ.ም.) ላይ በሁለት ተከታታይ ክፍሎች ሰፊና አስተማሪ የሆነ ጽሑፍ አውጥተው ነበር (ገጽ 5፣7 ላይ ይመልከቱ)። አቶ ሀብተ ማርያም በጽሑፋቸው መቋጫ ላይ ሲደርሱም፣ “አጻጻፋችንን አሻሽለንስ? ከዚያ በፊት በተለመደው አጻጻፍ የተመዘገበው ጽሑፋዊ ቅርሳችንን ሁሉ ምን እናድርገው? ለመጪውስ ትውልድ እንዴት አድርገን ጽሑፋዊ ቅርሳችንን እናስተላልፈው? የታሪክንስ ክር ለመበጠስ መሞከር አይሆንብንምን?” የሚሉ ወገኖች በብዛት ይደመጣሉ ካሉ በኋላ፤ “በተለይም ንግግር ከጊዜ ጋር አብሮ የሚለወጥ ስለሆነ፣ ንግግሩ በተለወጠ ቁጥር ጽሕፈቱስ አብሮ ሊለወጥ ነው ወይንስ ምን ሊደረግ ነው?” ሲሉ ሞጋች ጥያቄዎችን ያነሳሉ። በመጨረሻው ላይም፣ “ብንስማማም-ባንስማማም፣ አጻጻፋችን ለብዙ ጊዜያት አሁን ባለበት ሁኔታ የሚቆይ ይመስላል፤” ሲሉ ተስፋቸውን ገልጠዋል (የዛሬይቱ ኢትዮጵያ፣ መጋቢት 13/1961 ዓ.ም.፣ ገጽ 7)። በተመሳሳይ ሁናቴም፣ አቶ ከበደ ዮ. ቤርተሎሜዎስ የተባሉ መምህር “የአማርኛ ፊደልን ስለማሻሻል የቀረበ ጥናት” በሚል ርእስ ሥር ስለሚክሼ ፊደላትና እንደምን ሆነውስ ሊሻሻሉ እንደሚችሉ አጭር ቅኝትና አማራጭም አቅርበዋል። አብዛኛውም ሃሳባቸው ሄዶ ሄዶ ደራሲ/አምባሳደርና/ሚኒስትር ሀዲስ አለማየሁ ፍቅር እስከ መቃብር መግቢያ ላይ ካሰፈሩት ሃተታ ጋር ተመሳሳይነት ያለው (ኧረ እንዲያውም ድጋፍ ነው፤) ሆኖ ይቋጫል (አዲስ አመን፣ ሰኔ 12/1961 ዓ.ም.፣ ገጽ 2)። ይኼው የአራተኛው ትውልድ የፊደል ክርክር ሙሉ ለሙሉ ለአራተኛው ትውልድ ብቻ የተተወ አልነበረም። በተለይም የኔታ አስረስ የኔሰው ለዚህ ትውልድ ስለፊደል ምንነት በሠፊው ለማስተማር በማሰብ አራት መጽሐፍትንና አንድ የጋዜጣ ላይ መጣጥፍም አሳትመዋል። እነርሱም፣ ፍኖተ ሰላም (1940)፣ ፍኖተ ጥበብ ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር (1958)፣ የካም መታሰቢያ (1951)፣ ትቤ አኩሱም መኑ አንተ (1951) ሲሆኑ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ደግሞ “የአማርኛ ፊደል ክርክር” የሚል ሃተታ በነሐሴ 1/1955 ዓ.ም. አውጥተዋል። አስረስ በሁሉም ጽሑፎቻቸው ላይ ስለአማርኛ ጽሑፍ አመጣጥ ካወሱ በኋላ፣ እያንዳንዱ አማርኛ ከግዕዝ የተዋሰው ፊደል ስንት ድምጾች እንዳለው ሲመልሱ እንዲህ ነበር ያሉት። “የግዕዝ ፊደሎች 26 ናቸው። እነዚህም 26 ፊደሎች በ7ቱ አናባቢዎች ተባዝተው 182 ይሆናሉ። እነዚህም የፊደላት ብዜቶች የሚወክሉት የፍጥረታት መጀመሪያ ዕለት ከሆነው ከሚያዝያ 1 ቀን ዕለተ እሑድ ጀምሮ እስከ መስከረም 31 ቀን ዕለተ ቅዳም/ቅዳሜ ያሉትን 26ቱን እሑዶች፣ 26ቱን ሰኞዎች፣ 26ቱን ማክሰኞዎች፣ 26ቱን ረቡዑዎች፣ 26ቱን ሐሙሶች፣ 26ቱን ዐርቦችና 26ቱን ቅዳሞዎች የሚወክሉ ፊደሎች ናቸው እንጂ በዘፈቀደ የመጡ አይደሉም፤” ሲሉ ይከራከራሉ። ስለዚህም፣ እንደየኔታ አስረስ አስተምህሮት ከሆነ የአማርኛ ፊደሎች ድምጽን ብቻ የሚወክሉ ሳይሆኑ፣ ፤መለኮታዊ የሆነ ሚስጢርም” ያላቸው እንደሆኑ ያብራራሉ። ሌላው የአራተኛው ትውልድ መለዮ የሆኑትን ሃሳቦች ማሳያው በ1956-1966 ድረስ የወጡት ጽሑፎች ናቸው። አንዱ ስለ”ቋንቋና ፊደል መሻሻል ጉዳይ” መነጋገር ይገባናል ሲል፣ ሌላው ወገን ደግሞ፣ “ፊደሉ ትተን ሌላውን ለማሻሻል እንሞክር፤” ሲል ያጣጥለዋል (የዛሬይቱ ኢትዮጵያ፣ ሚያዝያ 3 ቀንና ግንቦት 15/1956 ዓ.ም.፤ አዲስ ዘመን፣ ታኅሣሥ 10ና መጋቢት 7/1961 ዓ.ም.)። በመጨረሻም፣ ከየካቲት 6-9 ቀን 1972 ዓ.ም. ድረስ በናዝሬት አዳማ ራስ ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ ተሰብስቦ-ስለአማርኛ ቋንቋ ፊደላት፣ ስለአማርኛ ሞክሼ ቃላት፣ ስለፍንቅጽ ሆሄያት፣ ስለስርዓተ ነጥቦችና ስለአማርኛ ቁጥሮችም ባለአስር ነጥብ ውሳኔ አሳልፎ ነበር። በጉባኤውም ላይ፣እነሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ፣ አቶ አሰፋ ሊበን፣ አቶ አበበ ወርቄ፣ አቶ ሀብተ ማርያም ማርቆስ፣ አቶ መንግሥቱ ለማ፣ አቶ ተክለ ፃዲቅ መኩሪያ፣ አቶ ሠይፉ መታፈሪያ፣ ከዶክተሮቹም መካከል-ዶ/ር ኃይሉ አርአያ፣ ዶ/ር አምሳሉ አክሊሉ፣ ዶ/ር መርዕድ ወ/አረጋይ፣ ዶ/ር ብርሃኑ አበበና ዶ/ር አባ ገብረየሱስ ኃይሉ ዋና ዋናዎቹ ናቸው። በአብላጫ ድምጽም በዘጠኝ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አስተላልፈዋል (ስለአማርኛ ፊደል መሻሻል ጥናትና ውሳኔ፣ አ.አ 1973 ዓ.ም.፤ ገጽ 45-48)። ወደአምስተኛው ትውልድና ስለፊደል ጉዳይ ያሉትን ነጥቦች እናንሳ። ይህ ትውልድ ከ1980ዎቹ ጀምሮ ያለውን ትውልድ ይመለከታል። የአማርኛ ፊደላት በግልጽ የፖለቲካና የፖለቲከኞችም አጀንዳ ሲሆኑ ባይኑ በብረቱ አይቷል። ብዙዎቹ የኩሽና የናይሎ ሰሃራ ቋንቋዎች ወደ ላቲን ፊደላትና የአጻጻፍ ሥርዓት ድርስም ብለው ሲነጉዱ ተመልክቷል። ስለሆነም፣ ስለፊደልና ስለአጻጻፍ ሥርዓታችን መሻሻል ሲነሳ በጥርጣሬና የሻጉራ ነው የሚመለከተው። ዞሮ ዞሮም፣ በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባሕል፣ ሃይማኖትና ቅርስ ላይ የተቃጣ በትር አድርጎም ነው የሚያየው። ትውልዱ በእጅጉ የባዕዳን ተፅዕኖና የእጅ አዙር የባሕል ወረራ አንገፍግፎታል። ያንንም በኮሮጆ ውስጥ ድምጹን በመክተት፣ በአብያተ ክርስቲያናትና በቤተ መስጊዶችም ውስጥ በይፋ እየታገለው ነው። ባዕድ አስተሳሰብንና የባዕዳን ሴራ ነው ብሎ የተጠራጠረውን ሁሉ ጠልቆ ለመመርመር አይሻም። በደፈናው ይጠላዋል፤ ያጥላላዋል። ስለዚህም፣ የሕዝቡን ስስ ብልቶች በዘዴና በመላ መደባበሱ ነው የሚሻለው። የቋንቋ እድገት ወይም አጠቃቀም ከፊደልና ከአኃዝ ጋር ተያይዞ እንደሚጓዝ አይካድም። በተለይም፣ በዚህ የብዕር፣ የወረቀትና የመቀምር (የኮምፒውተር) ዘመን፣ ፊደል የሌለው ቋንቋ ሊያድግ ቀርቶ ሊኖርም አይችልም ይባላል። ስለዚህም ነው፣ ብዙዎቹ የኢትዮጵያ ብሔሮችና ብሔረሰቦች የላቲን ፊደሎችን ወደመዋሱና መጠቀሙ ያዘነበሉት። ከላይ እንዳልኩት አዲስ ነገር አላመጡም። በአለቃ ለማ ትውልድና በመርስዔ ሀዘን ትውልድ ጊዜ የነበረውን ሀሳብ ነው ለሥልጣኔና ለዕድገት ይበጃል ብለው ያደረጉት። ተደጋግሞ የሚነሳውም የቱርክ ፊደሏን ትታ የላቲን ፊደልን መቀበሏና የጃፓን ፊደሏን ሳትቀይር በሥልጣኔ የመገስገሷ ታሪካዊ ተሞክሮ ነው። የኛ አገር የብሔር ፖለቲከኞችና አመራራቸው የቱርኩ ልምድ ይሻለናል ብሎ ከወሰነ፣ ይኼው ሁለት አስርት አመታት ገደማ ተቀጠሩ። ብዙዎቹ የሴም ቋንቋዎች በዚህ በኩል በጣም የታደሉ ናቸው። በተለይም አማርኛ እድለኝነቱ አያጠራጥርም። የራሱ ፊደል፣ ሥነ ጽሑና የራሱም አኃዝ (ቁጥሮች) አሉት (ማለትም ከግዕዝ የተዋሳቸው)። ያም የሚያኮራና የሚያስመካ ነው። ያም ሆኖ እክሎች ቢኖሩበት አያስደንቅም። እንደሌሎቹ የሰው ልጅ ሥራዎች ሁሉ ገና “ለፍጽምና” አልደረሰም። “ሆሄያቱ ለቴሌግራፍ መልዕክት ማስተላለፊያነትና ለጽሕፈት መኪና አጠቃቀም ያስቸግራሉ፤” የሚለው የአንደኛውና የሦስተኛው ትውልድ ጥያቄዎች ከኮምፒውተርና ከsoftwares መፈጠር ጋር ያከተሙ ጉዳዮች ሆነዋል። የአራተኛው ትውልድ ያነሳው ለማስተማር ያስቸግራሉና መሻሻል አለባቸው የሚለው ሃሳብም በቴክኖሎጂው ረዳትነትና በዘመኑ መንፈስ ተቃኝቶ መፍትሄ እንደሚያገኝ ተስፋ አለን። የአማርኛ አኃዞች ለሒሳብ ሥራ አለመመቸታቸው እሚካድ አይደለም። ሌላው ቀርቶ የአማርኛ አኃዝን ማንበብና መጻፍ ለማስተማር እንኳ ከባድ ናቸው የሚሉ ሊቃውንት አሉ። ስለዚህም ነው ይሄንን ከፍተኛ የሆነ የማንነት ጥያቄ ፈተና በለሆሳስ አልፈነው፣ የአውሮፓውን ቁጥር ለብዙ አሰርት ዓመታት በሂሳብ ማስተማሪያነት የምንጠቀመው። ይህም ቢሆን አያስገርምም፤ አያሳፍርምም። ፊደሎቻችንም ሆኑ አኃዞቻችን የተፈጠሩት ቴሌግራፍ፣ የጽሕፈት መኪናና የሒሳብ ስሌቶች ወረቀትና መቀምር ላይ መጻፍ ከመጀመራችን አያሌ ዓመታት በፊት ነው። ያን ጊዜ መሠረታዊ ትምህርት (የፊደል ሠራዊት) አጣዳፊ አጀንዳ አልነበረም። መማር የሚያስፈልገው ለቤተ ክህነት አገልግሎት ብቻም ነበር። እስከ ሰባና ሰማንያ ዓመታትም ድረስ፣ ሚሊዮን የሚባለው ቁጥር በኅብረተሰባችን መዝገበ ቃላት ውስጥም አልነበረ። (እነ”ሚሊዮን ነቅንቅ” የሚባሉት ስሞች የመጡት ከ1925 ዓ.ም. በኋላ ነው።) ቢሊዮንማ የታወቀውም በ1958/59 ገደማ እንደነበር አዲስ ዘመንና የዛሬይቱ ኢትዮጵያን ማየቱ ብቻ ይበቃል። ከዚያ በፊት፣ “አንድ ቢሊዮን ለማለት ሲፈለግ አንድ ሺ ሚሊዮን፣” ነበር የሚባለው። ሚሊዮንና ቢሊዮን የሚባለው ሒሳብ በሕብረተሰባችን አኗኗር ውስጥ ያልገባ ስለነበረ ነው። (ቸር እንሰንብት!)
148
pain diagnostic and treatment center የፌደራል ሲቪል መብቶችን መብት የሚያከብር ሲሆን ሰዎችን በዘር፡ በቆዳ ቀለም፣ በዘር ሃረግ፣ በእድሜ፣ በኣካል ጉዳት ወይም በጾታ ማንኛውንም ሰው ኣያገልም።
149
ንዓመታት ብዑምቀት ዝተኸታተልኩዋ ኣብ መትከል ዕርቅን ሰላምን ዝተሰረተት መርበብኩም ወላ ‘ኳ ብዝተፈላለየ ምኽንያታት ነቲ ዘሎ ዘመናዊ ትክኖሎጂ ከም’ቲ ዝደለ ተጠቂማትሉ ምባል ዘይከኣል እንተኾነ – ነቲ ክትወንኖ እትኽእል ግን ብዝለዓለ ደረጃ ተጠቂማትሉ እያ :: እቲ ቀንዲ መመዝኒ መንፈዓት ከኣ – እንታይ ኣለካ ዘይኮነስ በቲ ዘለካ እንታይ ተጠቂምካ – ስለዝኾነ ዕላማኹም ኣብ ምስራጽ ዘይነዓቕ- ዝድነቕ ዓቅምታትኩም ኣርኢኹም ኢኹም :: ኣብ ቃልሲ ርጉጽ ኮይኑ ዝተመዝገበን ዝምዝገብን ዘሎ :- ኩሉ ንሰላምን ዕርቅን ዝተዓጥቀ ከም ስንቁ ሒዝዎ ዝምርሽ ኣገዳሲ ነጥቢ ድማ – ልዕሊ መሳርሒ :- ድልየትን ፍናን ጽንዓትን እዮ ‘ሞ ዓዋተ እዚ ምውናንኩም የሆና ክብል ፍቀዱለይ :: ኣብ ዝኾነ ተረኽቦ ኩሉ ኤርትራዊ ዝሓቶ ሕቶ “ዓዋተ ዶት ኮም ከ እንታይ መርገጽ ኣለዋ ” ዝብል ኮይኑ ምጽንሑ መርኣያ ዘለኩም ማእዘኑ ዘይስሕት ዘገም ግዳ ርጉጽ ጉዕዞ ኮይኑ – እቲ ብተስፋ ክትሰርሕሉ ዝጸናሕኩም ምትእትታውን ምምዕባላን መርበብኩም ደረጃ ብደረጃ – ነቲ ድምጺ ሰላንምን መሰል ደቂ ሰባትን ብዝለዓለ ደረጃ ከምዘግሉሖ ጥርጥር የብሉን :: በርትዑ !
150
ኤርትራ ዝኾነ ሃገራዊ ልምዓታዊ ትሕተ ቅርጻዊ መደባት ዘይካየደላ፡ ህዝባ ኣብ ትሕቲ መስመር ድኽነት ዝርከበላ ሃገር ክንስና፡ ሓንቲ ካብ’ተን ክኸፍላኦ ብዘይኽእላ ውህሉል ዕዳ ኣብ ጸገም ዝወድቃ ዘለዋ ሃገራት ኣፍሪቃ ምዃና፡ ደረጃ ዓመታዊ ቁጠባዊ ዕቤት ሃገራት ዝከታተል፡ ትካል ገንዘብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ብ8 ግንቦት 2018 ኣብ ዘውጸኦ መግለጺ ኣረጋጊጹ። ንሱ ማለት እቲ ኣህጉራዊ ትካል ገንዘብ፡ ካብ ኣክራ ጋና ኣብ ዝዘርገሖ ጸብጻብ፡ ኤርትራ ሓንቲ ካብ’ተን ካብ ዓመታዊ ኣታዊአን ወጻኢአን እናበረኸ ዝመጽእ ዘሎ፡ ካብ ዓቕመን ንላዕሊ ድማ ዝተለቀሓ ኣብ ትሕቲ ሰሃራ ዝርከባ ድኻታት ሃገራት’ያ ክብል ስኽፍታኡ ገሊጹ። ጉጅለ ህግደፍ ሳላ ዝኸተሎ ዘለኹ ካብ ሓራ ፖለቲካዊ መስመሩ ዝብገስ፡ ካብ ጽግዕተኝንነት ነጻ ዝኾነ መደብ ርእሰ ምርኮሳ፡ ኤርትራ ዝኾነ ይኹን ናይ ወጻኢ ዕዳ ዘይብላ፡ ብገዚፍ ወጻኢታት ልምዓታዊ መደባት ዝካየደላ፡ ኣብ ትስፉው ገስጋስ ምዕባለ እትርከብ ሃገር’ያ ኢሉ ከም ዝጀሃር ዝፍለጥ’ዩ። ኣብ ሕቡራት መንግስታት ኣመሪካ ዝነብር ዝነበረ ኣቶ ኣባዲ ገ/ሄር ዝተባህለ ወዲ 64 ዓመት ኤርትራዊ ምኽንያቱ ብዘይተፈልጠ፡ ኣዜብ ዶሞዝ ንዝተባህለት 33 ዝዕድመኣ በዓልቲ ቤቱን ካልኦት ሰለስተ ቀረባ ቤተ-ሰቡን ቀቲሉ ክሃድም ኣብ ዝፈተነሉ፡ ብፖሊስ ብዝተተኮሰ ጥይት ኣብ ጽርጊያ ከም ዝተቐትለ ረድዮ ኤረና ኣፍሊጣ። እዚ ኣብ ግዝኣት ኮሎምፖስ ኦሃዩ ዝተፈጸመ ብዓይኒ ሰብኣውነት ዘስካሕክሕ ጨካን ፍጻሜ፡ ብኤርትራውነቱ ድማ ካብ ባህሊ ኤርትራ ዝወጽአን ዘሕፍርን ተግባር፡ ከመይ ክፍጸም ክኢሉ ፖሊሲ ገና ኣብ መጽናዕቲ ከም ዝርከብ፡ ካብ መወቲ፣ ሰላም ሃብተን ርእሶም ሃብተን ዝተባህሉ ኣሕዋት ከም ዝርከብዎም ጓል 51 ዓመት ኣዲኦም ወ/ሮ ኣልጋነሽ ገብረግዝኣብሄር ድማ ካብ ሞት ድሒነን ኣብ ሕክምና ይርከባ ኣለዋ ክትብል ኤረና ሓቢራ። ብካልእ ዜና፡ ኢጣልያ ምስ ሓይሊ ባሕሪ ሊብያ ብምትሕብባር፡ ማእከላይ ባሕሪ ኣቋሪጾም ናብ ሃገራ ክኣትው ንዝፍትኑ ኣፍሪቃውያን ስደተኛታት ኣገዲዳ ናብ’ታ ኢ-ሰብኣዊ ግፍዒ ዝፍጸመላ ሃገረ ሊብያ ክምለሱ ትገብር ኣላ፡ ክብሉ ተወለድቲ ናይጀርያ ዝኾኑ ስደተኛታት ኣብ ቤት ፍርዲ ሰብኣዊ መሰላት ሕብረት ኤውሮጳ ሕጋዊ ክሲ ከም ዝመስረቱ ዝተፈላለያ ማዕከናት ዜና ጸብጺበን። ልዕሊ 11 ዓመት ኣብ ቤት ማእሰርቲ ክሳቐዩ ዝጸንሑ፡ ግን ከኣ ምኽንያት መእሰሪኦም ብወግዒ ዘይተገልጸ ፓስተር ዕቑባ ሚካኤል ተኽለ ሃይማኖት ዝተባህሉ መራሒ ሃይማኖት ከም ዝተፈትሑ ተፈሊጡ። እቶም ኣማሓዳሪ ቤት ኤል ቤተ-ክርስትያን ቃለ-ህይወትን ካብ 1ይ ክሳብ 8ይ እትምህር ኣብ ደቀምሓረ ዝነበረ ኣሕዳሪት ቤት-ትምህርቲ sim ዝነበሩ መራሒ ሃይማኖት፡ ስለምንታይ ተኣሲሮም? ብኸመይ’ከ ተፈቲሖም በቲ ዝኣሰረ ኣካል ዝተዋህበ ወግዒ መግለጺ ከምዘየለን ነቲ ጉዳይ ቀረባ ኣፍልጦ ዘለዎም ሰባት ሓቢሮም። ብዘይ ወግዓዊ ክስን መስርሕ ሕግን ንክንድዚ ዝኣክል ዓመታት ሰባት ኣሲርካ ምስቓይ፡ ኣብ ፍትሕን ልዕልና ግዝኣተ ሕግን ዘለወን ሃገራት ብከቢድ ገበን ዘቕጽዕ’ዩ ዝበሉ እቶም ወሃብቲ ርእይቶ፡ ብግምቶም ምኽንያት መእሰሪኦም ሃይማኖታዊ እምነት፡ ምኽንያት ዝተፈትሕሉ ድማ ብሕማም ስለዝተዳኸሙ ክኸውን ከም ዝኽእል ገሊጾም። ቃለ-ህይወት ቤተ-ክርስትያን ኣብ ኤርትራ ናይ ነዊሕ ዓመታት ታሪኽ ከም ዘለዋ፡ ግን ካብ 2002 ከም ዝዓጸዋ፡ ዛጊት ምኽንያት መእሰሪኦም ዘይተፈልጡ ብዙሓት መራሕትን ኣመንትን ዝተፈላለያ ሃይማኖታዊ ትካላት፡ ብትካል ጸጥታ ህግደፍ ተዓፊኖም ምስተወስዱ ብህይወት ይሃልው ኣይሃልው ዘይፍለጡ ዜጋታት ከም ዘለው’ውን ኣረዲኦም።
151
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ዙሪያ ለአንባቢያ ያቀረብኳቸው ሁለት መጣጥፍት ከፍተኛ የአንባቢያን አስተያየቶችን እንደጫሩ ለማየት ችያለሁ። የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ ኤሜሎች በብዛት የደረሱኝ ሲሆን፣ በአቡጊዳ ድህረ ገጽ ላይ የቀረቡ አሰትያየቶች ከወትሮ እጅግ የበዙ ነበሩ። በጽሑፌ ቅር የተሰኙ፣ ለምን ቅር እንደተሰኙ በአግባቡ ለመግለጽ ያልቻሉ፣ ያቀረብኳቸውን ነጥቦች ትክክል እንዳልሆኑ ለማሳመን የራሳቸውን መከራከሪያ ያላቀረቡ፣ ሃሳቤን በነጻ የመግለጽ ዴሞክራሲያዊ መብቴን እንዲሁ በደፈናው ተጋፍተው የስድብ ውርዥብኝ ያወረዱብኝም ጥቂቶች አይደሉም። ከቀረቡልኝ አስተያየቶች መካከል በአንድ በኩል ያሳቀኝን፣ በሌላ በኩል ግን ያሳዘነኝ፣ አንድ ኢትዮጵያዊ በአቡጊዳ የለጠፈውን አስተያየት ከዚህ በታች አቅርቤዋለሁ። የሁለት ወያኔዎች ወግ በሚል ነበር አስተያየቱ የተሰጠው። ..ወግ አይቀር– ”ምን ይዞ ጉዞ አለ” አማራ ሲተርት–ደርግን ለመጣል ስንት አመት እንደወሰደብን አያውቅም ማለት ነው? እንዲሁ እርስ በርስ ሲበላሉ አይደለም ሶስት አመት አይደለም ሰላሳ አመት የትም አያደርሳቸው –እነዚህ ተቃዋሚ ተብዬዎች ተስፋ ሲቆርጡና ወደ እኛ ጠጋ ጠጋ ማለት ሲፈልጉ፣ የራሳቸውን ሰውና ግሩፕ በአደባባይ ድባቅ ማግባትን ይመርጣሉ–የግርማ ካሳም ጽሁፍ ይዘት ይህን ይመስላል–ሰለሞን ተካልኝን ታስታውሰው የለ? በመጀመሪያ ላነሳ የምፈልገው ነጥብ ቢኖር ከላይ ለማሳየት እንደሞከርኩት፣ እኛ የኢትዮጵያዊያን (በተለይም በውጭ አገር ያለን) ያሉንን ልዩነቶች አቻችለን፣ እንደ ጨዋ፣ በሰለጠነ መልኩ መነጋገር አለመቻላችን ነው። ከኛ የተለየ አስተያየት አንድ ሰው ስለሰጠ፣ እኛ የምንደግፈውን ድርጅት አንድ ሰው ስለተቃወመ፣ ያንን ሰው እንደ ጠላት የማየት ዝንባሌ አለን። ማንም ዜጋ ሃሳቡን በነጻነት የመግልጽ መብት ያለው ይመስለኛል። ሰዎች ከፈለጉ የኢሕአዴግ ደጋፊ የመሆን ሙሉ መብት አላቸው። ኢሕአዴግን ስለደገፉ የሚሰደቡበት ምንም ምክንያት የለም። ይልቅስ የሰለጠነው ፖለቲካ የምንቃወማቸውን መስደብና ማዋረድ ሳይሆን የምንቃወማቸውን አሳምነን ወደ እኛ ማምጣት ነው። ፈረንጆች the power of persuasion ይሉታል። ሌላው ላነሳ የምፈልገው ነጥብ የተቃዋሚ ድህረ ገጾችን በተመለከተ ነው። ከጥቂት ወራት በፊት ኢትዮጵሜዲያ «ግርማ ካሳ የወያኔ ፕሮፖጋንዲስት ነው» ሲል ክስ ማቅረቡ ይታወቃል። የዶ/ር ብርሃኑ ነጋን የኢሳት ቃለ መጠይቅ ኢካዴፍ፣ አዲስ ድምጽ፣ ኢትዮሜዲያ እና ቋጠሮ ድህረ ገጾች አውጥተውት አይቻለሁ። ዶ/ር ብርሃኑ በኢሳት ለሰጡት ቃለ መጠይቅ ያሉኝን አስተያየቶች፣ እነዚህን ድህረ ገጾች ጨምሮ፣ ለበርካታ ሜዲያ ግሩፖች ልኪያለሁ። ነገር ግን ከአቡጊዳና ከኢትዮጵያ ዛሬ በስተቀር እንደ ኢትዮሜዲያ ያሉ ታዋቂ ድህረ ገጾች አስተያየቴን ሊያስተናግዱ ፍቃደኛ አልሆኑም። በሌላ አባባል ነጻ የሃሳቦች መሸራሸርን እያገዱ ነው ማለት ነው። በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን አቶ መለስንና ድርጅታቸውን መቃወም እንደማይቻል፣ በነዚህ ድህረ ገጾችም እንደነዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ያሉ የተቃዋሚ መሪዎችን ለሚናገሩትና ለሚሰሩት ስራ ተጠያቂ ማድረግ አይቻልም። ፌስቡክ፣ ትዊተር፣ ነጻ ብሎጎች በሽ በሽ በሆነበት ዘመን፣ ሃሳብን ለሕዝብ ማሰራጨት ከመቼውም የበለጠ ቀላል እንደሆነ ሁላችንም የምንዘነጋው አይመስለኝም። እንደ ኢትዮጵያዊ ሃሳባችንን በነጻ እንዳንገልጽ፣ እነዚህ ድህረ ገጾች፣ እገዳ ቢያደርጉም፣ ሃሳብችንን ከመግልጽ ለአገራችን ያለንን አስተዋጾ ከማድረግ የሚከለክለን ምንም ነገር እንደሌለ መቼም የሚታወቅ ይመስለኛል። ነገር ግን ይህን የምጽፈው እነዚህ ለዲሞክራሲ ቆመናል የሚሉ ድህረ ገጾች እራሳቸውን እንዲመረምሩ ነው። ለዲሞክራሲ መቆም የሚጀመረው ከራስ ነው። እኛ የማናደርገውን ነገር ሌሎች እንዲያደርጉ መጠበቅ የለብንም። እኛ ሳንሱር እያደረግን፣ ከኛ የተለያ አስተያየት ያላቸውን ዜጎች ወያኔ ሆዳም ብለን እየሰደብን፣ እኛ መስማት የምንፈልገውን አስተያየቶች ብቻ እያስተናገድን፣ ለዴሞክራሲ ቆመናል ማለቱ ትንሽ የሚያሰኬድ አይመስለኝም። በጣም የሚገርመው ደግሞ እነዚህ ስድብና ወገዛ የሚያበዙ ወገኖች እነርሱን አገር ወዳድ ሌሎቻችን ኢትዮጵያ ለማፍረስ የተነሳን የኢትዮጵያ ጠላቶች፣ እነርሱን ታጋይ፣ ሌሎቻችንን ለሰላምና ለዴሞክራሲ የሚደረገውን ትግል ለመጉዳት የተሰማራን አድርገው ማቅረባቸው ነው። እውነት እንነጋገር ከተባለ፣ በተቃዋሚው ጎራ የሚታየው ይህ አይነት ያለመቻቻልና የመሰዳደብ ፖለቲካ ነው ከምንም በላይ ትግሉን እየጎዳው ያለው። የተማሩ ዜጎች፣ ለአገራቸው አስተዋጾ ማድረግ የሚፈልጉ፣ በፖለቲካ አስተሳሰባቸው እንጭጭ በሆኑ ላላመሰድ ሲሉ፣ በራቸውን ዘግተው ከትግሉ የሸሹ ብዙ ናቸው። እንግዲህ ይህ የዜጎች ከትግሉ መሸሽ ነው ትግሉን ክፉኛ የሚጎዳው። ነጻ፣ ዲሞክራሲያዊ ውይይቶችን ማድረግ እንደውም የበለጠ እንድንግባባ የሚያደርግ ትግሉንመ የሚጠቅም ነው። የሚያሳዝነው በርካታ የሜዲያ ወገኖቻችን ይህን መረዳት አለመቻላቸው ነው። ሁላችንም ቆም ብለን በረጋ መንፈስ ማሰብ ያለብን ይመስለኛል። አቶ መለስ ላይ መጀመሪያ ከማነጣጠር በፊት እራሳችን ላይ ማነጣጠር አለብን። በተቃዋሚ ወገን ነን የምንል ሁሉ፣ ስር ነቀል የአስተሳሰብ ለውጦች ማድርግ ይኖርብናል። ከጥላቻ፣ ከእልህ፣ ከስድብ ፖለቲካ ወጥተን ዜጎችን የማቀራረብ፣ በኢሕአዴግ ካምፕ ያሉትን ሳይቀር ወደ ዴሞክራሲው ካምፕ የማምጣት፣ የሚያዋጣና የሰለጠ ፖለቲካ ማራምድ መጀመር ይኖርበናል። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በኢሳት ቴሌቭዥን በቀረቡበት ጊዜ ከተጠየቋቸው በርካታ ጥያቄዎች መካከል አንዱ ከኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር ጋር ድርጅታቸው ግንቦት ሰባት ስላለው ግንኙነት ነው። ሁሉም የተቃዋሚ ኃይሎች ኦነግን ጨምሮ፣ በአንድ ላይ መሰባሰብ እንዳለባቸው ዶክተሩ ተናግረዋል። በዚህም ምክንያት ከኦነግ አንጃዎች ጋር በሙሉ እየተነጋገሩ የኦነግ አንጃዎችንም ለማስማማት እየሞከሩ እንደሆነም ሳይጠቁሙ አላለፉም። ከጥቂት ቀናት በፊት በጀኔራል ገልቺ የሚመራው የኦነግ ቡድን የኢትዮጵያን አንድነት ተቀብሎ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር በአንድነት ለመታገል መወሰኑን ይፋ አድርጓል። በአንጻሩም ደግሞ በዳዎድ ኢብሳ የሚመራው የኦነግ ቡድን ባወጣው መግለጫ «የኦሮሞ ጥያቄ ከሌላው ሕዝብ ጥያቄ የተለየ ነው» በሚል ዘረኛና ከፋፋይ ምክንያት የነጄነራል ገልቺን ቡድን ሲያወግዝ የግንቦት 7 ድርጅትን « የኦነግን ለመድ የለበሱ ጥቂቶች » ሲል ከሷል። አብዛኛው የኦነግ አባላትን ያቅፋል የሚባለው የጀነራል ገልቺ ቡድን በይፋ ኢትዮጵያዊነትን ማወጁ በርግጥ እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ ሊያስደስት የሚገባ ትልቅ ዜና ነው። ይህን ስል ኦነግ ትልቅ ነገር ያመጣል በሚል አይደለም። ኦነግ ኤርትራ ወይንም አሜሪካ ተቀምጦ፣ ትግሉን በአገር ቤት በሪሞት ኮንትሮል ሊመራ አይችልም። ኦነግ ምናልባት ከግንቦት ሰባትና ሌሎች ድርጅቶች ጋር በውጭ አገር አንድ ትልቅ ኢትዮጵያዊ ስብስብ ቢፈጥርም፣ ትግሉ አገር ቤት ነውና፣ በአገር ቤት ያሉ ድርጅቶች ጋር እስካላበረ ወይንም አገር ውስጥ ገብቶ እስካልታገለ ድረስ ብዙም የሚያመጣው ለውጥ አይኖርም። ነገር ግን ፖለቲካውን ነው ማየት ያለብን። የኦነግ ኢትዮጵያዊንትን መቀበል፣ በምርጫ ዘጠና ሰባት ሕዝቡ ኢትዮጵያዊነትን በመምረጡ የተመታው፣ በመድረክ ምስረታ የተዘረረው የሕወሃት/ኢሕአዴግ የዘር ፖለቲካ፣ የበለጠ ድባቅ እንደገባ ነው ያሳየው። ኢትዮጵያውያን በዘር በሃይማኖት እንደማይከፋፈሉ በድጋሚ እንዲረጋገጥ ነው ያደረገው። ለ19 አመታት በሕዝብ ጫና ላይ በጉልበት የተዘረጋው የአቶ መለስ ዜናዊ የኋላቀር ከፋፋይ የዘር ፖለቲካ መሸነፉን፣ ኢትዮጵያዊነትም ማየሉን ነው ያወጀው። እነጀኔራል ገልቺ ከአራት አመታት በፊት ከነዳዎድ ኢብሳ ሲለዩ፣ በይፋ አልወጡም እንጂ፣ ውስጥ ውስጡን፣ «ኢትዮጵያዊያን ነን፤ ከተቀሩት ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ጋር አብረን መስራት አለብን» ይሉ እንደነበረ፣ ከነዳዎድ ኢብሳ ጋር የተለያዩበት ዋናው ምክንያትም ይሄ እንደነበረ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ሲናገሩ ሰምቻለሁ። ለዚህም ነው እነጄነራል ገልቺ ወደ ኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ ኦነግ እንዲመጡ ሲያደርጉ፣ ግንቦት ስባት አስተዋጽኦ አደረገ ብዬ የማላምነው። ነገር ግን እነጀነራል ገልቺ፣ በውስጥ የሚያራምዱትን አቋም በይፋ እንዲያወጡ በማድረጉ አንጻር፣ ግንቦት ሰባት ጉልህ ሚና የተጫወተ ይመስለኛል። ለዚህም መመስገን አለባቸው ባይ ነኝ። ትልቅ ነገር ነው ያደረጉት። ከግንቦት ሰባት አብዛኞቹ የአመራር አባላት ጋር ትውውቅ አለኝ። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ቅንጅትን ወክለው በቺካጎ ባደረጉት ስብሰባ፣ የስብሰባው ሞደሬተር ነበርኩኝ። ቃሊት እሥር ቤት ታስረው በነበረ ጊዜ የተሸጠውን ትምህርት ሰጪ መጽሃፋቸውን፣ በቺካጎ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲከፋፋል ያደረኩት እኔ ነኝ። ስለሰላማዊ ትግል ይናገሩት የነበረው ሁሉ፣ ልብን የሚስብና የሚማርክ ነበር። ትዝ ይለኛል አንድ ቀን ያሉት፣ «እነርሱ (ኢሕአዴጎች) መሳሪያ አላቸው። ሊገድሉን ይችላሉ። እኛም የራሳችን ሽጉጥ አለን፤ ፍቅር የሚባል» ነበር ያሉት። ዶ/ር ብርሃኑ የሰላማዊ ትግል መሪ በነበሩት ጊዜ በጥቂት አመታት ውስጥ ትልቅ አስተዋጾ ያደረጉ ሰው ናቸው። በብዙዎች ዘንድ ዶ/ር ብርሃኑ አሁን ያላቸው ፍቅርና ከበሬታ፣ በግንቦት ሰባት መሪነታቸው ያገኙት ሳይሆን በቅንጅት መሪነታቸው፣ በሰላማዊ ትግል ባስመዘገቡት ውጤት፣ ያገኙት ነው። የግንቦት ሰባት የሌለ የትጥቅ ትግል ያታረፈላቸው ነገር ቢኖር፣ እንደ እኛ ካሉ ከብዙ ደጋፊዎቻቸው ጋር መጋጨትን ነው። ግንቦት ሰባት ከኦነግ ጋር ባደረጋቸው የመናገገርና የመወያየት እንቅስቃሴዎች ውጤት ሲያመጣ፣ ያደረጋቸው የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሆናቸውን አንርሳ። የግንቦት ስባት መሪዎች የሰላማዊ ትግል መሳሪያ የሆኑትን፣ መጻፍ፣ መናገር፣ ማግባባት የመሳሰሉትን መጠቀም ይችሉበታል። ለምሳሌ ተመልከቱ «የግንቦት ሰባት ንቅናቄ ከተመሰረተ በየሳምንቱ የሚያወጣቸው ጋዜጣዎች ወደ ቁጥር 189 ደርሷል። ( ከ189 ሳምንታት ወይንም ሶስት አመት ከሰባት ወራት በፊት የተጀመረ) ስለ ጦርነት የማውራት፣ እንዲሁ በባዶ የመፎከር ፖለቲካ አያምርባቸው። አይችሉበትም። መቼም ሁላችንም የምናስታወሰው ነው። ሲመሰርቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወያኔ ያበቃለታል ብለው አምስት መቶ ብሮች ከደጋፊዎቻቸው ሲሰበስቡ ነበር። ያ ሳይሆን ሲቀር ደጋፊዎቻቸው “ምንድን ነው እየተሰራ ያለው ?” ብለው መጠይቅ ሲጀምሩ ወደ አስመራ ሄዱ። ከአርበኞች ግንባር ጋር አንዳንድ ነገር ለማድረግ አስበው፣ መንቀሳቀስ ጀመሩ። ሻእቢያ የአርበኞች ግንባር መሪዎችን ወስዶ አሰረ። በዚያም በኩል ያለው ነገር ከሸበፈባቸው። “የትጥቅ ትግል፣ ሁለ ገብ ትግል ወዘተረፈ ” የሚሉት ነገር በጭራሽ ሳያዋጣላቸው ቀር። አልሰራላቸውም። በዚያ ረድፍ ያመጡትም ሆነ ያስመዘገቡት አንዲት ውጤት የለም። አንዲት ቀበሌ አልተቆጣጠሩም፣ አንድ የሕወሃት/ኢሕአዴግ ባለስልጣን አልገደሉም። ዜሮ!! ባዶ!!!! ግንቦት ሰባት ያስመዘገበው ትልቅ ውጤት ቢኖር የጠመንጃን ሳይሆን የማሳመንን፣ የቃላትን ኃይል በመጠቅም ያስመዘገበው ውጤት ነው። ወደዚህ በችሎታቸው ውጤት ሊያመጡበት ወደ ሚችሉበት ትግል ተመልሰው እንዲመጡ ነው ጥሪ የማቀርብላቸው። የግንቦት ሰባቱን ዶ/ር ብርሃኑን አንፈልግም። የቅንጅቱን ዶ/ር ብርሃኑ ይመለሱልን ነው የምንለው። ትብብርን ለመፍጠር በስፋት እንደሚንቀሳቀሱ የግንቦት ሰባት መሪዎች ይናገራሉ። ይህንን ጥረታቸው ልቃወም አልችልም። በተለይም በውጭ አገር የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ሊያሰባስበው በሚችል፣ በአንድ ትልቅ ኃይል ስር መሰባሰቡ ትልቅ ጥቅም ነው የሚኖረው። በአውሮፓ ሕብረት፣ በአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንትና ኮንግረስ ተሰሚነት እንዲኖረንና በዲፕሎማሲው አንጻር ከፍተኛ ተጽእኖ ማድረግ እንድንችል፣ አንድ ድምጽ ሊኖረን ይገባል። ለዚህም የሁላችንም መተባበር አስፈላጊ ነው። በአሁኑ ወቅት አንድ ድምጽ የለንም። በዚህም ምክንያት በተጠናጥል የምናደርጋቸው የተለያዩ ጥረቶች ውጤት ሊያመጡልን አልቻሉም። «እንዴት እንሰባሰብ ?» የሚለው ጥያቄ ተከትሎ የሚመጣ አንገብጋቢ ጥያቄ ነው። ትብብርን ለመፍጠር ከሚያስፈልጉት አበይት ነጥቦች መካከል ዋናው ቅንነት ነው። ብዙዎች በውጭ አገር የሚደረገውን ፖለቲካ እንደ ኑሯችን ያደረግን አለን። በመሆኑም ጥቅማችን ከተነካ፣ ምንም ለአገር ይጠቀም፣ ትብብሩ እንዳይሳካ ችግር ከመፍጠር ወደ ኋላ አንልም፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ ዝና እንፈልጋለን። መምራት እንጂ መመራት፣ ማዘዝ እንጂ መታዘዝ አንወድም። በየመድረኩ የአንቱታ የክብር ቦታ እንፈልጋለን። እኛ ካልመራነው በቀር ምንም አይነት ትብብር አንደግፍም። ነገር ግን ሁላችንም ከጥቅማችን እና ከዝናችን ይልቅ አገራችንን ካስቀደምን፣ በቅንነት ከተነጋገረን፣ ያሉንን ልዩነቶች ማናጠብበት ምንም ምክንያት ያለ አይመስለኝም። ቅንነት ካለ እንከባበራለን። እንቻቻላለን። አንሰዳደብም። ሁለተኛ እንድንሰባሰብ የሚያደርገን ነገር፣ ከፊታችን የተቀመጠ፣ ልንደርስበትና ተግባራዊ ልናደርገው የምንችለው የተጨበጠ አላማ ወይንም ግብ ነው። ትብብር ስንፈጥር ለምን እንደምንተባበር ማወቁ አስፈላጊ ነው። የት እንደምንሄድ ሳናወቅ ጉዞ አንጀምርምና። አንዳንዶቻችን ወያኔን ለማስወገድ ነው መጓዝ ያለብን እንላለን። በአገራችን ሰው መግደል፣ ሰው ማሰር፣ ግፍ መፈጸም እኮ የተጀመረው በወያኔ አይደለም። ከዚያ በፊት ነው። ወያኔም ብትሄድ፣ የሰብዓዊ መብት ረገጣው በሌላ መልኩ ሊቀጥል ይችላል። በመሆኑም ወያኔን ማስወገድ የሚለው አላማ የሚያሰባስብ አላማ አይመስለኝም። ነገር ግን፣ «አንዲት ኢትዮጵያን ማቆየት፣ በአገራችን ሰላም፣ ዲሞክራሲ የሕግ የበላይነትን ማስፈን፣ ሕዝባችንን ከድህነት ማውጣት ..» የሚሉ የተቀደሱ አላማዎች ይዘን ብንወጣ ግን ሁላችንም በቀላሉ ልንስማማ እንችላለን። ሶስተኛ አስፈላጊ ነጥብ፣ «ወደ ዘረጋናቸው ግቦች ለመድረስ የትኛውን መንገድ ነው መያዝ ያለብን ? » በሚለው ጥያቄ ላይ ስምምነት ላይ መድረሱ ነው። እንዲሁ በደፈናው «ይሄ ያዋጣል፣ ያ አያዋጣም» በሚል ሳይሆን በቅንነት፣ ሁሉን ከተለያዩ አቅጣጫዎች በማመዛዘን፣ ተነጋግረን ተወያይተን፣ ከስሜት፣ ከጥላቻና ከእልህ በጸዳ መልኩ፣ የሚበጀንን መንገድ በጋራ መርጠን፣ በዚያ መሰረትም በአንድነት መሰማራት እንችላለን። • የግንቦት ሰባት ድርጅት፣ የአንድነት ድጋፍ ማህበራት፣ ሕብረት፣ ኢሕአፓዎች፣ ሶሊዳሪቲ ንቅናቄ፣ ማርች ፎር ፍሪደም፣ በቃ፣ አድቮከሲ ኢትዮጵያ፣ ኦነግ …የመሳሰሉ በውጭ አገር ያሉ ድርጅቶች፣ አንድ በተቀናጀ መልኩ፣ ውጤት የሚያመጣ የዲፕሎማሲ ሥራ የሚሰራ፣ በዚያ ረገድን በውጭ የሚደረገውን የዲፕሎማሲ ትግል የሚመራ አካል ማቋቋም ይችላሉ። • በአገር ቤት ያሉ በከባድና ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ እየታገሉ ያሉትን የሲቪክ እና የፖለቲካ ፓርቲዎችን በገንዘብና በሞራል መደገፍ እንችላለን። በየቦታው ሕዝባዊ ስብሰባዎችን እንዲያደርጉ፣ ጋዜጣዎችን በስፋት እንዲያሳትሙና እንዲያሰራጩ፣በየወረዳው ጽ/ቤቶችን እንዲከፍቱ በማድረግ አንጻር ትቅል ሚና ልንጫወት እንችላለን። • የታሰሩ ወገኖቻችን ቤተሰቦችን መርዳት፣ ለጠበቃዎቻቸውና ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጉትን ወጪዎች መሸፈን የመሳሰሉ ቁልፍ ተግባራትን መፈጸም የሚከብደን አይመስለኝም። እነዚህን እንደምሳሌ የዘረዘርኳቸውን ተግባራት ከማድረግ ውጭ፣ ሌላ «ሊሰሩ የሚችሉና በመላ ምት ሳይሆን በተጨባጭ ውጤት ሊያመጡ የሚችሉ ተግባራት አሉ የሚሉ ወገ»ኖች ካሉ፣ ሃሳባቸውን ጠረቤዛ ላይ ያስቀምጡ። እንየው እናጥናው። እስከተመካከርንበትና እስከተነጋገርበትን ድረስ፣ ካመንበት፣ አብረን የማንሰለፍበት ምክንያት ይኖራል ብዬ አላስብም። ኦነግ ኢትዮጵያዊነትን በመቀበሉ ከብዙ የአንድነት ኃይሎች ጋር አብሮ የመስራት በሩን በእጅጉ ከፍቶለታል። የመገንጠል ጥያቄን እያነሳ፣ ኢትዮጵያዊነትን እያረከሰ፣ ከሕውሃት/ኢሕአዴግ የባሰ እንጂ ያልተሻለ ዘረኛ ፖለቲካን እያራመደ ከኦነግ ጋር ትብብር መፍጠር የሚቸግር ነበር ። በአሁኑ ጊዜ ከግንቦት ሰባትም ሆነ ከኦነግ ጋር አብሮ ለመስራት ትልቅ እንቅፋት ይሆናል ብዬ የማስበው አንድ ትልቅ ጉዳይ አለ። እርሱም ከሻእቢያ ጋር ያላቸው ግንኙነት ነው። ጽ/ቤቶቻቸው አስመራ እስከሆነ ድረስ፣ ከኢሳያስ አፈወርቂ ተጽእኖ ነጻ ናቸው ማለት አይቻልም። ሻእቢያ ኢትዮጵያውያን እንድትከፋፈል ያደረገ ቡድን ነው። በሻእቢያ ምክንያት መከፋፈላችንን መቀጠል የለበትም። ከሻእቢያ ጋር ሆነን የትም መግፋት በጭራሽ አንችልም። የተከበሩ አባቴ አቶ ሮቤል አባቢያ በጥሩ ሁኔታ አስቀምጥውታል።
152
በመሆኑም ከሻእቢያ ጋር የተቃቀፉ ኃይላት እጃቸውን እንዲሰበሰቡ፣ ለኢትዮጵያውያን መሰባሰባና አንድነት ሲሉ ከሻእቢያ እንዲለዩ የግድ ነው። አፍቃሪ ሻእቢያ የሆኑ ድርጅቶች አቋማቸውን በአስቸኳይ የማያስተካክሉ ከሆነ፣ ኢትዮጵያውያን በአንድነት ወደ አንድ የጋራ አቋም በነዚህ ድርጅቶች ላይ መድረስ ያለብን ይመስለኛል። ይህ በኢትዮጵያ ለውጥ ላማምጣት የሚደረገው ትግል ጨዋታ አይደለም። ethiopia zare (እሁድ ሚያዝያ 12 ቀን 2000 ዓ.ም. april 20, 2008)፦ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ደውለን ባገኘነው መረጃ መሠረት ኢህአዴግ “አረጋግቼዋለሁ” ያለው የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ዋጋ ከ15 % እስከ 100 % (በእጥፍ) ማደጉን ለመረዳት ችለናል። የኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ዘጋቢ ወደ አዲስ አበባ ደውሎ ማምሻውን ገበያ ወጥተው የነበሩ ሰዎችን አነጋግሮ ባገኘው መረጃ መሰረት ዛሬ እስከ ከሰዓት ረፋዱ ላይ 6 ብር ይሸጥ የነበረው አንድ ኪሎ ሩዝ ምሽት ላይ 12 ብር መሸጥ እንደተጀመረ ታውቋል። በዚህ ስሌት ሩዝ 100 % (በእጥፍ) የዋጋ ጭማሪ እንደተደረገበት ያሳያል። የኑሮ ውድነቱ እያሻቀበ በመጣበት ወቅት አንድ ሊትር ዘይት 26 ብር ድረስ ገብቶ የነበረ ሲሆን፣ ኢህአዴግ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ቁጥጥር ጀምሮ በነበረበት ጊዜ ሊትሩ 17 ብር ገብቶ እንደነበር ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ገልፀዋል። በዛሬው ምሽት ላይ ግን በሊትር 2 ብር ከሃምሳ ሣንቲም መጨመሩን እነዚሁ ነዋሪዎች ገልጠዋል። በዘይት ላይ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ 15 በመቶ ነው። ስኳር ቀን ኪሎው 7 ብር ከ50 ሣንቲም ሲሰጭ ውሎ ካረፈደ በኋላ 10 ብር መግባቱን እነዚሁ የመዲናዋ ነዋሪዎች ለሪፖርተራችን ገልጠዋል። የስኳር ዋጋ ጭማሪ በመቶኛ ሲሰላ 33.3 % ይሆናል። “ለዋጋ ቁጥጥርና መረጋጋት” በሚል ኢህአዴግ ባለሱቆች በተለይ የሚሸጧቸውን ምግብ ነክ ሸቀጦች ስምና ዋጋ ዝርዝር በሱቆቻቸው መስኮት ወይን ፊት ለፊትና ሁሉም ሰው ሊያቸው በሚችልበት ስፍራ እንዲለጥፉ መመሪያ አውጥቶ ነበር። በዚህ መሰረት ሱቆች ይህንን ግዴታ ሲፈጽሙ ይሰተዋላሉ። ዛሬ ማምሻውን በከተማዋ ያሉ በርካታ ሱቆች የዋጋ ዝርዝሮቻቸውን እየቀየሩ ሲለጥፉ ማስተዋላቸውን ኢትዮጵያ ዛሬ ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ገልጠዋል። ዘጋቢያችን በስልክ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ምርጫው በተጠናቀቀ ማምሻውን እንዲህ ያለ የዋጋ ንረት መታየቱ እንዳስገረማቸው ገልጠው፤ ኢህአዴግ አደረግሁት ያለውን የዋጋ ቁጥጥርና ማረጋጋት ለምርጫው ፕሮፓጋንዳ ሊጠቀምበት አስቦ ከነበረ ሞኝነትና “ጨፍኑና ላሞኛችሁ” አይነት ጨዋታ ነው የሚሆነው ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ባለፈው ሣምንት እሁድ ሚያዝያ 5 ቀን 2000 ዓ.ም. በሀገር አቀፍ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማሟያ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተደረገ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት ደግሞ በአዲስ አበባና በአንዳንድ ክልሎች የክፍለ ከተማ አስተዳደርና የቀበሌ አስተዳደር ምርጫ መደረጉ ይታወቃል።
153
ኤሪክ ሎራን ሁለት መጻሕፍት የተወሰዱት ይህ ሰነድ, አዲስ ቀን ለሪፐብሊካን ፕሬዚዳንት ቤተሰብ ይሰጠናል. በውስጡ እሴቶች ኩራት እና እጅግ ወግ አጥባቂ አሜሪካ መወሰኑን, በቍጥቋጦው ቤተሰብ በረቀቀ የንግድ እና ፖለቲካ በማጣመር ኃይሉን ገንብቷል.
154
ወይን፡- ኣብ ቀዳማይን ካልኣይን ጽሑፍና ቤት ጽሕፈት ምስንዳእ ጋዜጠ ወይን፡ ብምኽንያት መዓልቲ ሰማእታት፡ ምስ ተጋ/ስብሓት ነጋ ኣብ ዘካየድናዮ ሰፊሕ ቃለ-መጠይቕ፡ ኣብ ትርጉምን ረብሓን ምዝካር ሰማእታት፣ ኣብ ውሽጢ’ቶም ዝሓለፉ 26 ዓመታት ዝተመዝገቡ ዓወታት፣ ክትግበሩ ዝግበኦም ግን ድማ ዘይተተግበሩ ዝብሎም ጉድለታት፣ ውድብ ህወሓት/ኢህወደግ ጸገማት ክፍጠሩ እንከለው ዝፈትሓሉ ኣገባብ፣ ሕጂ ምስ ሕሉፍ ባህልን ልምድን’ቲ ውድብ ብምንጽጻር፡ ዝርከበሉ ሓያል ጎኒ መሰረት ገይሩ ዘቐመጦ ገምጋም፣ ሓይልታት ትምክሕትን ጽበትን ስለምንታይ ኣብ ልዕሊ ህወሓትን ህዝቢ ትግራይን የነጻጽሩ ከም ዘለው፣ እቲ ተጀሚሩ ዘሎ ብዕምቆት ናይ ምሕዳስ መደብ፡ ንህልዋት ሃገራዊ ጸገማት ካብ መሰረቶም ኣብ ምፍታሕ ክሳብ ሕጂ ብተግባር ዝተዓመሙ ስራሓት ኣመልኪቱ ዝሃበና ርእይቶ፣ ኣብ ቀጻሊ ኣብ ዝካየድ ጉባኤ ህወሓት/ኢህወደግ ዘለዎ ትጽቢትን ክሳብ ሽዑ ክሳለጡ ዝግበኦም ስራሓትን መሰረት ብምግባር፡ ክልተ ክፋላት ኣቕሪብ ናልኩም ነይርና። ተጋ/ስብሓት፡- ብመሰረቱ ኢትዮጵያ ኣብ ዓለም ብሓለዋ ሰላም እትፍለጥ ሃገር’ያ። ኢትዮጵያ ካብ ኣፍሪቃ ሰላም ብምሕላው ቀዳመይቲ’ያ። ከም’ዚ ዝበለ ስም ስለ ዘለዋ ድማ፡ ናይ ኢትዮጵያ ሰላም ክዝረግ ይኽእል’ዩ ዝብል እምነት ካብ ውሽጢ ይኹን ካብ ደገ ኣይነበረን። ስለዚ እቲ ጸገም ዘይተገመተ፡ ክምጽእ ድማ ዘይነበሮ’ዩ ተፈጢሩ። እቲ ጸገም ከኣ ንልዕሊ 10 ኣዋሕ’ዩ ጸኒሑ። ኣብ’ዚ ህይወት ሰብን ንብረትን ጠፊኡ። እዚ ከም’ዚ ዝበለ ኩነታት ጸላእቲ ክፍጠር ይኽእል’ዩ ኢሎም’ኳ እንተዘይገመቱ፡ ግን ከኣ ክኸውን ዝጽበይዎ ዝነበሩ’ዩ። ለይትን ቀትርን ድማ እናሰርሕሉ ጸኒሖም’ዮም። ክልተ ዝተፈላለየ ግን ከኣ ዝመሳሰል ባህጊ ዘለዎም ኣካላት ነዚ ስራሕ ክሰርሑ ጸኒሖም። እቶም ሓደ ወገን ሕጋዊ መንግስቲ ክወድቕ ( state failure) ክፍጠር ዝደልዩ’ዮም። እዞም ከም’ዚ ዝደልዩ ንኹሎም ስሞም ከይጸራሕኩ፡ መንግስቲ ኤርትራን ናቱ ጎይቶትን ኮራኹርን ዝሓወሰ’ዩ። መንግስቲ እንተወዲቑ ህይወት ሰብ ክጠፍእ’ዩ፡ ንብረት ክዓኑ’ዩ፡ ቀልጢፉ ዝስተኻኸል ነገር ድማ ኣይኮነን። ከም’ዚ እንተተፈጢሩ ድማ ንዓና ኣዐርዩ ከቢድ ታሪኻዊ ክሳራ’ዩ። ምኽንያቱ ነዛ ሃገር ብዝኾነ መንገዲ ክትዕረየሉ ናብ ዘይትኽእል ኣንፈት’ዩ ዝወስዳ። ከም’ዚ ክኸውን እቶም ዝገለጽክዎ ኣካላት፡ ምስ ኣብ ውሽጢ ሃገር ዝርከቡ ብሕመቕ ዝተሰየሙ ተቓወምቲ ፖለቲካዊ ውድባት ብሓባር እናሰርሑ ጸኒሖም’ዮም። እቲ ኩነታት ምስ ኣጋጠመ ከኣ፡ እዚ ክኸውን ይኽእል’ዩ ኣብ ዝብል መደምደምታ’ዮም በጺሖም ነይሮም። ምንም ኣይተጠራጠሩን ነይሮም። ኢትዮጵያ ኣኺልዋ’ዩ ኢሎም ነይሮም። እዚኦም ኲናት ሕድሕድ ተጀሚሩ’ዩ መምለሲ የብሉን ዝብል እምነት ዘሕደሩ ፍጹማት ጸላእቲ’ዮም። ካልኣይ ፈተውትና ዝመስሉ ሕጂ’ውን ኣስማቶም ከይጸዋዕኩ፡ ገለ ዓበይቲ ሃገራት ኣብ’ዚ ኩነታት ተረባሪቦም’ዮም። ናይ’ዚኦም ድሌት ምእንቲ ልኡላዊት ኢትዮጵያ ከይትህሉ’ዩ። ኣብ ታሪኽ ልኡላዊት ኢትዮጵያ ተራእያ ስለዘይትፈልጥ፡ ሉኡላዊት ኢትዮጵያ ኣብ ኣፍሪቃ ተሕድሮ ጽልዋ’ውን ስለ ዝፈልጡ፡ በዚ ምኽንያት ይመሮም ስለዘሎ፡ ሉኡላዊት ኢትዮጵያ ንምጥፋእ ተረባሪቦም’ዮም። ንሳቶም መጋበርያታት እንድዮም ዝደልዩ፡ እዚ ዘስገኦም ፈተውትና ስመስሉ ዓበይቲ ሃገራት፡ መንግስቲ ዘይብላ ሃገር ንምፍጣር ዘይኮነስ፡ ናይ ኢህወደግ ኣመራርሓ ንምድስካል (dilute) ንምግባር ማለት ልኡላውነቱ ዘይሕሉ መንግስቲ ኣብ ኢትዮጵያ ክፍጠር እናሰርሑ መጺኦም’ዮም። ሕጂ’ውን ይሰርሑ ኣለው። እዚኦም ብቐንዱ ነቶም ውድቀት መንግስቲ ዝጽበዩ ናይ ውሽጢ ዓዲ ተቓወምቲ ውድባት፡ ምስ ኢህወደግ ስልጣን ከማቕልዎም’ዮም ዝደልዩ። ኢህወደግ ምስ እዚኣቶም ብምሕዋስ ድኹምን ልኡላውነቱን ዘይሕሉን መንግስቲ ፈጢሮም፡ ናቶም ተለኣኣኺ ክኸውን ይደልዩ። ከምኡ ምእንቲ ክኸውን ከኣ፡ እዚኦም’ውን ምስ’ቶም ጸላእትና ኮይኖም ይሰርሑ። ስለዚ ኣብ ውሽጢ ከም’ዚ ዝበለ ኩነታት፡ ኮይነ ክሪኦ እንከለኹ፡ እቲ ናይ ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ዘንጊዑ እንተዘይኮይኑ፡ ምእዋጁ ትኽክል’ዩ እብል ብወገነይ። ከም’ዚ ክብል እንከለኹ ግን፡ ቁጽሪ ሓደ ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ከምጽእ ዝገብር ኩነታት ክንፈጥር ኣይነበረናን። በቲ ዝጀመርናዮ ናይ ምዕባለ ጎደና ቀጥ ኢልና ዲሞክራታይዝ እናኾና ክንከይድ ይግበአና ነይሩ። ስለዝሓመቕና ግን፡ ጸላእትና ነቲ ሕመቕና መዝሚዘሞ። ናብ’ቲ ዝረኣናዮ ኩነታት ስለዘእተውና ናይ ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ክእወጅ ብዘይጥርጥር ኣድላዪ ኮይኑ ተረኺቡ። ከም’ዚ ብምዃኑ እቶም ዝህንደዱ ዝነበሩን ነናይ ባዕሎም ዕላማ ዝነበሮምን ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ምስተኣወጀ ክሳብ ክንደይ ከም ዝሓረቑ ይፈልጡ’ዮም። ንሕና’ውን ንፈልጦ ኢና። እዛ ሃገር ከይትድሕን ካብ’ቲ ገጢምዋ ዝነበረ ዕግርግር መታን ከይትወጽእ፡ ናብ ዘዝመስልዎም ሰባት ክንደይ ስልኪ ከም ዝደወሉ ንፈልጥ ኢና። ምኽንያቱ ወዲቖም’ዮም ኣብ ዝብል መደምደምታ’ዮም በጺሖም ነይሮም። ስለዚ ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ኣዝዩ ኣገዳሲ’ዩ ነይሩ። ሕጂ’ኸ ንዝብል፡ ክለዓልን ንኸይለዓልን ዝውስኖ እቲ ኩነታት’ዩ። ነቲ ኩነታት ዝግንዘቦ ከኣ ህዝቢ ኢትዮጵያ’ዩ። ህዝቢ ኢትዮጵያ ይደልዮ’ዶ? ንሰላሙ ብዘለዎ ትርጉም ይደልዮ’ዩ። ጸላእቲ ግን ኣይኮነን ክሳብ ሎሚ ክጸንሕን ክቕጽልን እቲ ናይ መጀመርያ ሽዱሽተ ኣዋርሕ ከመይ ከም ዝመረሮም ርኢናዮም ኢና። ንሳቶም ቀልጢፉ ክለዓለሎም’ዮም ዝደልዩ። እቶም ጸላእቲ ሕጂ’ውን ስራሖም ይሰርሑ የለውን ኣይንብልን። ብመሰረት’ቲ ኣቐዲሞም ዝተለምዎ፡ ዝወደቐት ኢትዮጵያ ንምርኣይ ለይትን ቀትርን ካብ ምስራሕ ዓዲ ኣይውዕሉን። ብድምር ግን እዚኦም ደረጃኦም’ዩ ዝፈላለ’ምበር ክልቲኦም ሓደ’ዮም። ምስ’ቶም ኢትዮጵያ ክትወድቕ ዝደልዩ እንተተሓናፊጽና ወዲቕና ማለት’ዩ። ስለዚ እዚኦም እቲ ህጹጽ ግዜ ኣዋጅ ክለዓል ይደልዩ። ስለምንታይ? መታን ድሌቶም ክገብሩ። ይኹን ግን ህዝቢ ኢትዮጵያ ከምኡ ክኸውን ዝደሊ ኣይመስለንን። ንስኻ’ኸ እንታይ ርእይቶ ኣለካ እንተደኣ ኢልኩምኒ ግን፡ ሕጂ ለይትን ቀትርን ጽዑቕ ፖለቲካዊ ስራሕ ክስራሕ ኣለዎ። ከምኡ እናገበርና ክሳብ ጉባኤ እንተንጸንሕ ጽቡቕ ምኾነ እብል። ከም’ዚ ክብል እንከለኹ ግን ወሳኒኡ ህዝቢ ኢትዮጵያ’ዩ። ብወገነይ ግን ከም’ቲ ልዕል ክብል ዝገለጽክዎ ክሳብ ጉባኤ ዝካየድ እንተዝጸንሕ ደስ ምበለኒ። ወይን፡- ሕገ-መንግስቲ ሃገርና ብፍላይ ከኣ ስርዓት ፌደራሊዝም ጸዲቑ ኣብ ተግባር ካብ ዝውዕል ንልዕሊ 20 ዓመት ኣቑጺሩ ኣሎ። ኮይኑ ግን እዚ ሕገ-መንግስቲ’ዚ ክጸድቕ እንከሎ ዝለዓሉ ዝነበሩ ሕቶታት፡ ሎሚ’ውን ብዝተፈላለየ መልከዓት ይለዓሉ ኣለው። ብፍላይ እቲ እዚ ስርዓት ነዛ ሃገር ክበታትና’ዩ ዝብል ትምክሕታዊ ኣተሓሳስባ ኣብ ክንዲ እናቐነሰ ዝኸይድ እናሓየለ ክኸይድ ንዕዘብ ኣለና። በዚ መሰረት ኢህወደግ ልዕልነት ወያናይ ደሞክራስያዊ ኣተሓሳስባ ንምርግጋጽ ዝገብሮ ንጥፈታት ከመይ ክንገልጾ ንኽእል? ተጋ/ስብሓት ሓያልታት ትምክሕቲ ንፌደራላዊ ስርዓት ካብ ቀደሙ ኣይደልይዎን ነይሮም። ብኣንጻሩ ውድባት ብሄር ብሄረ-ሰባት እዚ ስርዓት ክመጽኣሎም ሃንቀውታ ነይርዎም። ናይ ትምክሕቲ ሓይልታት ግን ኣቐዲሞም’ውን ተለሚኖም ኣብዮም’ዮም። ህወሓት/ኢህወደግ ኣብ 1981 ዓ/ም ( ብኣቆጻጽራ ግእዝ’ዩ) ኣብ ኣቬራ ኣብ ዝገብርናዮ ጉባኤ ኩሎም ናይ ኢትዮጵያ ውድባት ጸጋማዊ ኣተሓሳስባ ዘለዎም ይኹኑ የማናዊ ኣተሓሳስባ፡ ማለት ከም በዓል ኢህኣፓ፣ ኢህኣሰ፣ ኢድዩ፣ መኢሶን …ወዘተ ሰራዊትና ጸጸግዑ ኣቐሚጥና ፖሊስ ቆጺርና ብናይ ደገ ሓይሊ እናተሓለና መሰጋገሪ መንግስቲ ንመስርት ክብል እንከሎ፡ ቁጽሪ ሓደ ዝሓጨጨ ውድብ ኢህኣፓ’ዩ። ሽዑ ኢህኣፓ ኣብ ቶሮንቶ ካናዳ ኣኼባ ኣካይዶም ነይሮም። ኣብ ኣኼባኦም ንዓና ኣግሊሎም ንኢድዩ’ዮም ዓዲመሞም። ንሕና ድማ ምስ ስርዓት ደርግ ክንሸማገል ንሮማ ከይድና ነይርና። ደርግ ንሕና ብዛዕባ ኢትዮጵያ ብምዝራብና ኣዕርዩ ገሪምዎ። ንስኹም ደኣ ብዛዕባ ኢትዮጵያ ትዛረቡ ዲኹም ኢሉና። ከምኡ ምስ በለና ንሕና’ውን ገሪሙና። ብዝኾነ ምዝርራብና ዘይተርፍ ስለ ዝነበረ መስርሕ ሽምግልና ቅድሚ ምጅማሩ፡ መረዳድኢ ቋንቋና እንታይ ይኹን ተባሂሉ። ደርግ መረዳድኢ ቋንቋና እንግሊዝኛ ይኹን ኢሉ። ንሕና ድማ ኢትዮጵያውያን ኮይና፡ ብዛዕባ ጉዳይ ኢትዮጵያ ብእንግሊዘኛ ኣይንዛረብን። በኣምሓርኛ ኢና ክንዛረብ ዘለና ኢልና። ሓቂ ንምዝራብ ብቋንቋ እንግሊዝ ንምዝራብ ልኡኻት ደርግ ካብ ልኡኻትና ንላዕሊ ናይ ምዝራብ ዓቕሚ ኣይነበሮምን። ኮይኑ ግን በዚ ከም’ዚ ዝበለ ምኽንያት ተፈላሊና። መስርሕ ሽምግልና ከይተኻየደ ተሪፉ። እዚ ከምኡ ኮይኑ ንሕና ግን ተስፋ ኣይቆረጽናን። ኣብ 1983 ዓ/ም እንደገና ኩላትና መሰጋገሪ መንግስቲ ንመስርት ድማ ኢልና። ሰራዊትና ሓላዊ ኮይኑ ይመደብ ኢልና። ኣብ’ቲ እዋን ኢትዮጵያ መንግስቲ ዘይብላ ሃገር ተገይራ’ያ ትሕሰብ ነይራ። ከም “failed state” ‘ያ ትቑጸር ነይራ። ስለዚ ከኣ ሓይልታት ምዕራብ ኣእዳዎም ዘወጣውጥሉ እዋን’ዩ ነይሩ። ኢህወደግ መንግስቲ መስሪቱ ሃገር ከመርሕ’ዩ ዝብል እምነት ኣይነበሮምን። ገለ ሃገራት ኣፍሪቃ’ውን ድሕሪ ሕጂ ኢትዮጵያ ኣትበሃል ሃገር የላን። ስለዚ ቤት ጽሕፈት ሓድነት ኣፍሪቃ ካብ ኣዲስ ኣበባ ከነውጸኦ ኢና ኢሎም ዝመናጠልሉ ዝነበሩ ወቕቲ’ዩ። ኣብ’ዚ ናይ ወጥሪ ኩነታት፡ ኢሰፓ፣ ኢህኣፓ፣ መኢሶን፣ ..ወዘተ ኢትዮጵያ ትሃሉ’ዶ ኣይትሃሉ ኣብ ዝበሃለሉ ዝነበረ እዋን ናብ’ቲ ብኢህወደግ ዝተጸወዓ ናይ መሰጋገሪ መድረኽ ኣይንኣቱን’ዮም ኢሎም። ንዓይ ኣብ ኢትዮጵያ ዝገርም ታሪኽ ( the most historic) ኢትዮጵያ ንክትህሉ ጻዕሪ ኣብ ዝግበረሉ እዋን ትውልዶም’ዩ ኢትዮጵያውያን ‘ምበር ናይ ኢትዮጵያ ኣረኣእያ ኣይነበሮምን። ምኽንያቱ ናይ ኢትዮጵያ ኣረኣእያ እንተዝነብሮም ነይሩ ኣይንኣቱን ኣይምበሉን ነይሮም። እዚ ኣዝዩ ታሪኻዊ ነይሩ። እዚኦም እንታይ ይበሃሉ? ኢትዮጵያ ከም ልኡላዊት ሃገር ትሃሉዶ ኣይትሃሉ ኣብ ዝበሃለሉ ፈታኒ እዋን፡ ኢትዮጵያ ኣይትሃሉ’ዮም መሪጾም። ስለዚ እቶም ትምክሕተኛታት ነዚ ስርዓት’ዚ ኣይድግፉን ይቃወሙ ነይሮም ጥራሕ ዘይኮነስ፡ ኢትዮጵያ ኣትበሃል ሃገር ክጠፍእ ዝለዓል ድሌት ነይርዎም። ኢድዩ ኣብ ልዕሊ ህወሓት ዘውረዶ ጉድኣት ዝፍለጥ’ዩ። ኮይኑ ግን ናብ’ቲ መሰጋግሪ መድረኽ ክሳተፉ ጸዊዕና’ዮም ኢና። ጻውዒትና ተቐቢሎም ኣትዮም፡ ተቐቢልናዮም ድማ። ኣምላኽ ይኹን ሰይጣን ብስም ህዝቢ ኢትዮጵያ ዝተወደበ ሓይሊ ይእቶ ኢና ኢልና። ካልእ ይትረፍ እስላማዊ ግንባር ሓርነት ኦሮም ( islamic front for the libaration of oromia) ይበሃል ንዝነበረ’ውን ይምጻእ ይሳተፍ’ዩ ተባሂሉ። እዚ ኩሉ ገይርና’ውን ግን ኣይሰለጠን። ከም’ዚ ዝብል ዘለኹ ነቲ ፌደራላዊ ስርዓት ብቃል ጥራሕ ዘይኮነስ፡ ብተግባር’ውን ዘይደልይዎ ምንባሮም ክገልጽ ስለ ዝደለኹ’የ። ኣብ’ዚ መስርሕ’ዚ እቲ ፌደራላዊ ስርዓት ኣብ’ቲ ሕገ-መንግስቲ ዝተሓንጸጸ ማለተይ’የ ኣብ ማዕርነት ዝተሰረተ ሓድነት ናይ ብሄራት ከም ዝህሉ’ዩ ዘቐምጥ። ኣብ ልዕሊ’ዚ ከኣ ኣብ መስርሕ፡ ሓደ ኢኮኖሚያውን ፖለቲካውን ማሕበረ-ሰብ ከም ዝፍጠር’ዩ ዝገልጽ። ስለዚ እቲ ሕገ-መንግስቲ ካልኦት ወሲዶም ከም ኣብነት ክጥቀምሉ ዝደልዩ ሕገ-መንግስቲ’ዩ። ንኣብነት ዒራቕ ጸገም ኣጋጢምዎ ‘ምበር ክጥቀምሉ ሓሳብ ነይርዎም’ዩ። የመንን ካልኦት ናይ ኣፍሪቃ ሃገራትን’ውን ተመሳሳሊ ድሌታት ነይርዎምን ኣለውምን’ዩ። እቲ ሕገ-መንግስቲ እቲ ፈደራል ስርዓት ከከም ኩነታቱ እናተመሓየሸ ከም ዝኸይድ’ውን ይፈቅድ’ዩ። ብጠቕላላ ግን እቲ ሕገ-መንግስቲ ብመንጽር ረብሓ ህዝብን ሃገርን እንተተራእዩ ዝወጾ የብሉን።
155
በሀገራችን ያለው የሙስናና የመልካም ኣስተዳደር ችገር በጥገናዊ ለውጥ የሚስተካከል ሳይሆን ጠያቂው አንዳስቀመጠው ‘ መቆ ራረ ጥን ‘ ይጠይቃል። ችግሩ ስራታዊ/systemic/ ስለሆነ። ለዚህ ነጥሮ የወጣ የኣመራር ቲም ያስፈልጋል። ትናንት የምናውቃቸው ኣመራሮች /except very few /በምንም ታምር ስር ነቀል ለውጥ ሊያመጡ ኣይችሉም። ኣመራሩን ለተማረ ሁለተኛው ትውልድ/ young and educated / መስጠት ይጠይቃል።ችግሩ የትውልድ፣የኣመለካክት አና የአውቀት ልዩነት ነው ። ትንሽ ተጨማሪ ኣደራ ላክል። ቀደም ሲል ብፕር /bpr / በሚል ስያሜ የምንግስት መስሪያ ቤቶችን የስራ ሂደት ለማቀላጠፍና ስራና ሰራተኛን ለማገናኘት በሚል የተኬደበት ኣሰራር በጅምሩ ኣካባቢ ይበል የሚያሰኝ ውጤት ኣሳይቶ ነበር። ለዚህም ዉልና ማስረጃ፣ኢንዱስትሪና ንግድ ሚኒስቴር ለኣብነት መጥቀስ ይቻላል። ውሎ ኣድሮ ግን ቢፕር /bpr /ልምድ ያላቸውን ሰራተኞችና በተለይ የኣንድ ብሄር ተወላጆች በማተኮር ከስራ ለማፈናቀልና ልምድ የሌላቸውንና ካድሬዎችን መሰግሰጊያ ሽፋን ሆኖ መስራቱ የቅርብ ጊዜ ትዉስታ ነው። ኣሁንም ሙስናንና ኪራይ ሰብሳቢነተክን ለመዋጋት ቃል የተገባው ይበል የሚያሰኝ ሲሆን ይሁዋላ ዋላ ግን ዓላማውን ስቶ የፓልቲካ ተቅናቃኞችን፣ ሰሞኑን በኦሮሚያ ለተነሳው ግር ግር ህዝቡን ሊያፍኑ ኣልቻሉም የተባሉትን መምቻ መሳሪያ አን ዳ ይሆን ስጋቴን ኣስቀምጣለሁ።
156
2015 ደግ ዘመን ነው። ስማቸውን የረሳናቸው እነ መኢሶን እንኳን መግለጫ አወጡ። የመኢሶን አርማ መቀየሩ አሁን ነው ልብ ያልኩት። ማጭድና መዶሻው በአበባ ተቀይሯል ። ሶሻሊስቶች ማጭድና መዶሻን ጣሉ እንዴ? ። ስለ ድርቁ መኢሶን መግለጫ ያላወጣው ማጭዱን ከአርማው ስላነሳ ይሆን? የገበሬው ጉዳይ አይመለከተኝም ዓይነት! ጋሼ ነገደ ጎበዜን ማጭድና መዶሻውን እንዳይጥለው በቅርብ ስለማገኘው እነግረዋለሁ። የካፒታሊዝም ወዳጅነታችን ካከተመ ምናልባት ተመልሶ ፍለጋው እንዳያስቸግረን ባይሆን በቅርብ ያስቀምጥልን እንጅ ። ዓርማው ላይ ስለሚታዮት 13 ከዋክብት ትርጓሜም ቢነግረን ደስ ይለናል ። እኛ እንደሁ አንዱም አልሆነልን። ያም ሆኖ ግን እኛም እኛ ነን ። ከ1991 እስከ አሁን ምንም ያልተቀየርን ። ይችም ታዕሳስ ግርግር ሆና ስንት አዳዲስ የፖለቲካ ድርጅቶች አየን። ስንት የመሳሪያ ትግል የጀመሩ እንዳሉ ሰማን። ከሁሉ በላይ ደግሞ ታሪካዊው ነገር 56 ድርጅቶች አንድ ላይ ሆነው መግለጫ አወጡ የሚለው ዜና መስማታችን አስደሰተን። እስከዛሬ ከተፈጠሩት ሕብረቶች ሁሉ ከፕሮፖጋንዳው ጥቅሙ አንጻር ግዙፉና በዓይነቱ ልዩ ነው መሰለኝ ። በተግባር ወደፊት የምናየው ነው ። ብራቮ! ጥሩ ጅምር በ2015 ። በመግለጫው ውስጥ በእከሌ የሚመራው ኦነግ ፣ በእከሌ የሚመራው ኢሕአፓ ፣ በእከሌ የሚመራው የአማራ ድርጅት፣ የሚለው ግን “ደስ አይልም” ። 2015 ትልቁ ግባችን ይህ ነው መሰለኝ ። ወደ መሳፍንት ዘመን ለምናደርገው ጉዞ ከአሁኑ ደጅአዝማቾቹን ፣ ፊት አውራሪዎቹን ፣ ቀኝ አዝማቾቹን፣ አጋፋሪዎቹን እና ሌሎቹንም እየተዋወቅን መሄዳችን ጥሩ ነው ። ስለድርጅቶች ስናነሳ ለአማራ የተቋቋሙ ድርጅቶች ፣ ለኦሮሞ የተቋቋሙ ድርጅቶች . . . እንደው ሌሎቹም፣ ሌሎቹም… አንድ ላይ ወደ መሳፍንት ዘመነ መንግሥት ጉዞ እየተጣደፍን አይመስልም ። ሥልጣን ላይ ቢደርሱስ እንዴት ነው የሚስማሙት? ሁሉም ክልሉን ይዞ ሊታኮስ?… ስለ ኢትዮጵያ አንድነትና ሉዓላዊነት ጉዳይ ወያኔ ከወረደ በኋላ እንወስናለን የሚለው ነጠላ ዜማ የማይጥመው እዚህ ላይ ነው። እኔ እንደሚመስለኝ በ2015 ግለሰብ ሆነን የቀረን በጣም ጥቂት ነን። እንዳንዶች ድርጅት ነን የሚሉ ከግለሰብነት አያልፉምና ይህ ቀልድ ሊቆም ይገባል ። አለበለዚያ በቅርብ ጊዜ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ድርጅት እንዳይኖረን ሰጋቴ ነው ። .. እየተስተዋል እንጅ! 2016 ቀልዶቻችን ትተን ወደ እኛነታችን ተመልሰን ያላረስነውን ለማፈስ፣ ያልዘራነውን ለማጨድ እንደ ሰሞኑ መግለጫ ባንሞክር ጥሩ ነው ። በሕዝባችን ላይ እምነት ጥለን ፣ ከሕዝባችን ጋር ተደራጅተን መታገልን ነው መመኘትና መሥራት ያለብን ። ቆቡን ጣለ እንጅ መኢሶን አንቅሮ የተፋው መፈክር ዛሬ ነበር የሚሰራው “ ለነቃ ፣ ለተደራጀና ለታጠቀ የሕዝብ ትግል” የሚለው። ይህ መፈክር 1967 አይሰራም ነበር ። ጠንካራ ሠራዊት ፣ ጠንካራ የሠራተኛ ማህበር ፣ መኢሶን ፣ ኢሕአፓ ፣ ደርግ ፣ኢዲዩ ሌሎችም በነበሩበት ወቅት ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግስት ሊሠራ ይችላል። ዛሬ ሃገሪቷ በክልል ተከፋፍላ፣ ተቃዋሚ ድርጅቶች በደከሙበት ወቅትና አደገኛ አዝማሚያ ባለበት ሁኔታ፣ በሕዝብ አመጽ ብቻ ወደ ሕዝባዊ መንግሥት መጓዝ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል ። ይቻላል ከተባለ ቀመሩን ምሁራን ሊያሳዩን ይገባል። እኔ በበኩሌ የሽግግር መንግሥት ፣ ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት የሚለው በዚህ በለየለት ከፍፍል ወቅት ይሰራል የሚል እምነት የለኝም ። ምክንያቱም በድርጅቶች መካከል እንኳን አንድ ዓይነት ዓላማ አይታይም ። በአንድነት ላይ የተመሰረተ እምነት ያለው ንቃት ፣ በዚህ እመነት ላይ ዴሞክራሲን ግቡ ያደረገ ድርጅት ወይም ሕብረት ፣ በዚህ ድርጅት ወይም ሕብረት ሥር የሚደረግ የመሣሪያ ትግል ብቻ ነው መፍትሔው ። ይህንን ወደ ጎን አድርገን በየጎጡ ፣ በጎበዝ አለቃ የሚመራ ፣ ወደ መሳፍንት ዘመን የሚመራ ትግልን መቀስቀስ ሃገር ከማፈራረስ ባሻገር ምንም ፋይዳ አይኖረውም የሚል እምነት አለኝ ። … ልብ ያለው ልብ ይበል !
157
ወገናችንን የሚገል የትግሬ ወያኔ ንብረትይወረስ፥ይቃጠል ፥የሃገራችን ጠላት የትግሬ ወያኔና ደጋፊዎቹ ናቸው። ይህን የሰው በላ መንጋ በምንችለውና ባለን አቅም ለማሶገድ እንቀሳቀ
158
በአዲስ አበባ ካለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ የመንገድ ዳር ንብረቶች መወረሳቸው የከተማዋ ባለስልጣን በመንገዶች ዳርቻ ያሉ ዓመታዊ ግብር ተከፍሎባቸው የቆሙ ቢልቦርድ የንግድ ማስታወቂያዎችን ለድርጅቶቹ ምንም ዓይነት ቅድመ ማስጠንቀቂያና ተለዋጭ ቦታ ሳይሰጣቸው ሳይሰጣቸው ከተለጠፉበት ማንሳቱን ንብረታቸው የተወሰደባቸው የከተማዋ ነዋሪዎች እንደዚህ ዓይነት ሕገወጥ ድርጊት በሕግ ሽፋን መፈፀሙ እንዳስከፋቸው እየገለፁ ነው።
159
ሁል ጊዜ የምለው ነገር ቢኖር አቶ ዳዊትን በሚሰራው ስራ መመስገን አለበት እላለሁ ስራውን በትክክል እየሰራ ስለሆነ ። በመቀጠል በሙስና የተጨማለቀውን ማንኛውም ሰው መንግስት እርምጃ መውሰድ አለበት ህዝብም ከመንግስት ጋር መቆን አለበት። አንዳንድ ዲያስፓራ የሚሉትንና የሚጮሁትን መስማት አያስፈልግም አጀንዳቸው ጥላቻና ምቀኝነት ነው ባጠቃላይ እንኾን አገር ሊመሩ ቤተሰባቸውን መምራት ያቃታቸው ግለሰቦች ናቸው አንዳንድ ዲያስፓራዎች ባጠቃላይ በጫት በመጠጥ በሽሻ ላይ የተዘፈቁ ግለሰቦች ናቸው አቶ ዳዊት በይበልጥ አሜሪካ እያለ በደንብ ያውቃቸዋል ምን አይነት ሰዎች እንደሆኑ ስለዚህ
160
ማናቸው ዋናዎቹ? ዳዊትን በማመስገንህ እርግጥ ነው ትክክል ነህ ሆኖም ግን ዳዊት እንደነዛ አንዳንድ ጭፍን ጥላቻ ያላቸው የዲያስፓራ ሚዲያ እንዳልሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል ።
161
መቼም እስካሁን ድረስ እንደምናየው ከሆነ አቶ ዳዊት ስራውን በትክክል እየሰራ ያለ ወጣት መሆኑን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ እየተገነዘበ ያለ ይመስለኛል ግን አንዳንድ ትምክህተኞች ዲያስፓራ ሁል ጊዜ ለጥሩም ሆነ ላልሆነ ስራ ተቃውሞ እንደነሱ ካላደረረክ በነሱ ቤት ትክክል አይደለም ሆኖም ግን እነዚህ ምድረ ሰካራም ጫታም ሽሸኞች ወሬኞች ከጫዋታ ውጭ ስለሆኑ ማንም አይሰማቸውም ፊልማቸው ተቃጥሎአል ሰው በሰራው የሚመቀኙ እንኾን አገር ሊመሩ ቤተሰባቸውን መምራት ያቃታቸው ምድረ ፍች ሁሉ ኢትዮጵያችን ቦታ ለነሱ የላትም።
162
ካብ ነገደ ሳባ ሴምን ነገደ ሳባ ኩሽን ንገደ ኒሎቲካውያንን ጀሚሩ ክሳብ ናይ ሕጂ ዘሎ ትውልድን ከምኡ‘ውን ዝርዝር ትውልዲ ነገደታት ኤርትራ ክሳብ ገሊኡ ዓድታትን ዝገልጽ መጽሓፍ፡ ብነፍስሄር ሃለቃ ብርሃነ ተስፋማርያም ዝተጻሕፈ፡ ተሓቲሙ ኣብ ዕዳጋ ወሪዱ ስለ ዘሎ ንሓበሬታ ተወከሱ።
163
ንፍትሒ ብጻይና ገዛኢ ኪዳነ ካብ ግዜ ንእስንቱ ጀሚሩ ኣብ ዝተኻየደ ሃገራዊ ሓርነታዊ ተጋድሎ ህዝቢ ኤርትራ ንምእንቲ ነጻነትን ሓርነትን ክብል ምስ ደሞክራስያዊት ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ብምስላፍ ሃገራዊ ተራኡ ዘበርከተ ተባዕ ተቓልሳይ እዩ ነይሩ። ብድሕሪ ምርግጋጽ መሬታዊ ነጻነት ኤርትራ’ውን እንተኾነ ነቲ ብጊሓቱ ዘስተበሃለሉን ዝኣመነሉን ፍትሓዊ ቃልሲ ሕቶ ህዝቢ ኤርትራ ንምፍታሕ፡ ብምሉእ ዓቅሙን ክእለቱን ክሳብ ዕለተ መስዋእቱ ብጽንዓትን ተወፋይነትን ክቃለስ ዝጸንሐ ሓርበኛ ተቓልሳይ እዩ ኔሩ። ሃገራዊ ድሕነት ኤርትራ ሕድሪ ንብጠቅላላ ስድራቤቱን ናይ ቃልሲ ብጾቱን ጽንዓት፡ ንክቡር ተቃላሳይ ንፍትሒ ጅግና ስውእ ብጻይና ገዛኢ ኪዳነ ከኣ መንግስተ ሰማያት ከዋርሶ ንትምነ።
164
ዝሓለፈ ኣወንዚፍና ንሓድነት ንጽዓት ክብሮም ግረነት ወናም ስነ ጥበባዊ ተኽልክኤል ገብሩ” ኣብ 70ዓታት ካብ ዝደርፎ ዝነበረ” እታ ሰማያዊት ብቶኸር ሓሊፋ ኢሎማ ሽሽ ተዓሚማ” እናበለ ስሚዒት መንእሰያት ኣላዓዒሉ ኣብ ተሓኤን ህግሓኤ ክጽንበሩ ዓቢይ ኣበርክቶ ገይሩ ነይሩ ። ንሱ እውን መንእሰያት… ግደ መንእሰይ ኣብ ዳግመ–ህንጸት ህዝብን ምክልኻል ሃገርን ሶሊብ መንእሰይ ንህንጸት ሃገርን ህዝብን ብተወፋይነት ዝሰርሕ ሓደ ኣገዳሲ ክፋል ሕብረተሰብ ኢዩ። ዓንዲ–ሕቆ ናይ ኩሉ መዳያዊ ሂወት ህዝቢ ብምዃኑ…
165
ንይምስል መስርሕ ውዕል ሰላም ኢትዮ- ኤርትራ! ርእሰ ዓንቐጽ ሰዲህኤ 23 ጥቅምቲ 2018 ኣብ ዞባና ብዝሒ ዓመታት ብኣሃዛት ከይቆጸርካ ሓፈሻኡ ንኣስታት ሓደ ፍርቒ ዘመን፡ ድሕሪ ነጻነት ኤርትራ ከኣ ንሓደ ርብዒ ዘመን ዝኣክል ሰላምን ደሃይ ሰላም ሽታ ዘይብሉ ጠፊኡን ተኸዊሉን፡ ህዝብና ኣብ…
166
ኢትዮጵያውያን ምስ ህዝቢ ኤርትራ ነባሪ ሰላም ይሕሽኹም ። ቀዳማይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ ዐቢይ ኣሕመድ፣ ምስ ተመርጸ ፣ኹናት ዝኣረገ ፍልስፍና እዩ ክብል ገሊጽዎ ነይሩ ። ቀጺሉ ድሕሪ ሕጂ ስልጣን ብኹናት ዘይኮነስ ብሰላምዊ መንገዲ ብሓሳባት ተወዳዲርኻ ሰዓርን ተሰዓርን ምዃን ይግባእ ክብል እምነቱ…
167
ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሰኑይ፡ ሳይንስን ተክኖሎጂን / ሕርሻ
168
ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ።ጸብጻብ ተሓላቂ ሰብኣዊ መሰላት ኣምንስቲ ኢንተርናሽናል ብዛዕባ ኣብ ኢትዮጵያ ዝተኻየደ ምዕፋን ኣገልግሎት ኢንተርነት ኣብ እዋን ተቓውሞ፡ መደብ ህዝቢ ምስ ህዝቢ ዘተ ምሁራን ኣብ ፖለቲካዊ ኩነታት ቀርኒ ኣፍሪቃ ብፍላይ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዘሎ ፖለቲካዊ ምትፍናን ሰሙናዊ መደባት ረቡዕ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ
169
ብዙ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት የንጽህና እና የመዋቢያ ምርቶች በቆዳዎ ላይ በመደበኛነት የሚተገበሩ ምርቶች የሉም. የአረንጓዴው ኮስሞዝል ዘመቻ ይህን ያሳያል. ተመልከቱ የኮምፓይቶክስ ኮፍያ.
170
ከእነዚህ 2 ችግሮች ጀምሮ: የመርዝ መርዝ እና ቆሻሻ ማጠራቀሚያ, እኛ የኢኮሎጂካል ሱቅችን የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦችን ያቀርባል, የምግብ አሠራሩ የበለጠ ተፈጥሯዊና ማሸጊያው በጣም ይቀንሳል, ወይም በእጅ እጅ ለሳሙና.
171
አሮጌ አረብሻዎች በአሁኑ ጊዜ በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ በጣም የተለመዱ ናቸው, ነገር ግን በተፈጥሮ አጥብቀው የሚቃወሙ አንዳንድ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች አሉ. እነርሱም የእህል ዋጋ ላይ እና ተጽዕኖ, በዚህም, የግብርና አቅም ነው, ዋነኛ ተግባሩ ማስታወስ, ሰዎች ከሠለጠኑ በተለይ ምክንያቱም ትልቅ ላይ biofuels ይህ ፍርድ አለው. ስለዚህ የበለጠ ዝርዝር ለማግኘት, ያንብቡ አዲስ የግብ ዉጤት, መብላት ወይም መንዳት ይህ ትክክለኛ ጥያቄ ነው? ግን ብዙውን ጊዜ እነዚህ ጽንሰ-ሐሳቦች (ለአንዳንዶች ይሁን እንጂ በሌሎች ምክንያቶች ባይሆንም) ለሁሉም ባዮላይነቶች በአጠቃላይ በአጠቃላይ በአጠቃላይ በስፋት ይጠቅማሉ. የ 2iee እና የ 3eme ትውልድ ባዮውየፊሶች! - ባዮውፊየል: ነዳጅ የተሠራ ነዳጅ ምግብ ያልሆኑ ምግብን ባዮሎጂያዊ ሀብቶች (ለዚያ ሰው ወይም ለእርሻዎቻችን). ለምሳሌ ከእንጨት (እንጨት) የተሠራጨ ኢታኖል. በመሆኑም biofuels ለ የእርሻ ያለውን ጽንሰ ሊገኝ ነበር ይህ 3 አቀፍ ኩባንያዎች በአሁኑ አጠቃላይ የኃይል ሚዛን ውስጥ ከተከሰቱት biofuels እንዲያዳብሩ ወስነዋል ምክንያቱም amalgamme ስልታዊ ሁሉ biofuels አትኰንኑ ነበር ... ባለሙያዎች በርካታ ሰዎች ገና ወደ ጥበቧና ጥናት ademe-direm 2002 በማስላት ያለውን ዘዴዎች ጥያቄ ሊሆን እንደ የአታክልት ዓይነት bioethanol ኢንዱስትሪዎች, በቆሎ እና ስንዴ ያለውን የኃይል ሚዛን ላይ አንድ አዲስ ጥናት, ሊከናወን ይሆናል bioethanol ዘርፎች ልማት መሠረት. የቢዮናውያኑ, የባቄላ, የበቆሎ እና የስንዴ ቢዮኢነሮች የኃይል ሚዛኖች በብዙ ባለሙያዎች ተፈትተዋል. እነዚህ የባዮፊዝኖቹ ምርቶች የኃይል ወጪዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት የቢዮናውያኑን ዘርፍ ለማቀናጀት መነሻ የሆነውን የ price waterhouse coopers ademe-direm 2002 ጥናት ተችተዋል. . አዲስ, ይበልጥ የተጋላጭ ትንታኔ ታቅዷል. የተለያዩ የግጭቱ ጉዳዮች ከግብር ጋር የተዛመዱ ስለሆኑ ከመንግስት ፋይናንስ ወጪዎች እና የእርባታ ውጤቶች የእንስሳት መኖ ፕሮቲን ዕጣዎች ናቸው.
172
" አዕምሮ የሌለው ሕዝብ ሥርዓት የለውም ። የኃይል ምንጭ ሥርዓት እንጅ ፤ የሠራዊ ት ብዛት አይደለም ። ሥርዓት ከሌለው መንግሥት ይልቅ ፤ በህግ የምትኖር ትንሽ ከተማ ሞያ ትሰረላች ። " የሀገራችን ወቅታዊው ሁኔታ ፤ የ1966 ቱን ወርሃ የካቲት ሁኔታ በብዙ መልኩ ያንፀባርቃል ። ያስታውሳል ። ያመለክታል ። ተመሳሳይ የደወል ድምፅም ያሰማል ። ይህ ድምጽ ፤ የወየኔን ግብዐ -ተመሬት መርዶ ሲናገር ፤ በአንፃሩ ደግሞ ፤ የኢትዮጵያን ብሥራተ- ነፃነት ያውጃል ። " ታሪክ ፤ በተለያየ ወቅትና ሁኔታ እራሱን ይደግማል ። " እንዲሉ፤ የ1966ቱ ዓም የካቲት ሕዝባዊ አመፀ ፤ በወቅቱ የነበረውን ኋላ - ቀር ሥርዓት እንደለወጠው ሁሉ ፤ የአሁኑም ሕዝባዊ አመፅ ፤ የወያኔን ዘረኛ አገዛዝ ፤ ወደ ግበዐ -ተመሬቱ እንደሚወስደው የታሪክ ሀቅ ነው ። ታሪክ የሚያመጣውን ሃቅ ደግሞ፤ ማንም ሊጠራጠር አይቻለውም ። አውቆ ካልተኛ በስተቀር ! በአንድ ትውልድ ዘመን የሚፈራረቁትን ታሪካዊ ኩነቶች ማነፃፀር ካለብን ፤ የስድሳ ስድስቱንና የአሁኑን የሀገራችንን ሁኔታ እያወዳደርን ማየት መቻል ይኖርብናል ።ይህ ተመክሯችን ደግሞ፤ ዕይታችንን በሀገራችን ሁኔታ ላይ እንድናተኩር ይረዳናል ። በመሆኑም፤ የባእዳንን ተመክሮ፤ እንደ ሸቀጥ ዕቃ (imported goods ) አግበስብሶ ለማምጣት አንገደድም ። አያስፈልገንምም ! የራሳችንን ተመክሮ በሚገባ ከተጠቀምንበት፤ ካወቅንበትና ከሰራንበት፤ ሞልቶ የተትረፈረፈ፤ ዕውቀትና የበለፀገ ልምድ፤ እናገኝበታለን ። ካለፈው ስህተትም እንማርበታለን ። ብልህ፤ ስህተቱን አይደግምም ! " ከታሪክ የማይማሩ ፤ራሳቸውን እየረገሙ ይኖራሉ።" ፤ እንጅ፤ እኛስ የታሪክ ክስተት ካመጣው ስህተት እየተማርን ስህተታችን እያረምን ወቅታዊውን ሁኔታ በሚገባ ተጠቅመን ሀገራችንን ከጥፋት ማዳን የመጀመሪያው ተግባራችን ከሆነ ቆይቷል ። ያ ደግሞ የይፈፀማል ! ይህ ሊሆን የሚችለው ግን፤ ኢትዮጵያ እንደ ሀገር፤ ሕዝቧም እንደ አንድ ሀገር ሕዝብ አብረው መኖራቸውን ሲቀጥሉ ነው ። የሦስት ሺ ዓመት ታሪክ ያላት ሀገር መቅጠል ካለባት ፤ ከአድማስ ባሻገር ማስብን ይጠይቃል ። የፖለቲካ ሥልጣን ከመያዝ በላይ አርቆ ማስተዋልንም ግድ ይላል ። ሀገርን ሳያድኑ፤ ለፖለቲካ በ1966 ዓም የካቲት ፤ ህዝባዊ አመፅ ፤ የዐፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ወደ እማይቀርለት ግበዐ - ተመሬቱ እንዲገባ የተደረገው በሚከተሉት ሳይንሳዊ ምክንያቶች ነበር ። 2. የመጨቆኛ መሳሪያዎቹና መንግሥታዊ አውታሮቹ እየተፍረከረኩ መምጣታቸው ። 3. የገዥው መደብ ፤ ኃይሉ እየደከመ ፤ ክንዱ እየዛለ በመሄዱ ምክንያት ተስማምቶና 3. ሥር ዓቱን አቅፈው ደግፈው የነበሩት ፤ የመንግሥት አገልጋዮች ሁሉ፤ የሕዝቡ አመጽ ባስከተለው የኃይል ሚዛን መለወጥ ምክንያት፤ ሲያገለግሉት የነበረውን ሥርዓት ከድተው ሰልፋቸውን ከሕዝብ ጎን ማድረጋቸው ። ሐ. የዓለም- አቅፍ ሁኔታ ባስከተለው ምክንያት፤ የቤንዚን /ነዳጅ ዋጋ መጨመር ባመጠው የኑሮ ውድነት መክንያት ፤ በዜጎች ላይ ያሳደረው ሮሮና ስቃይ። በድሃው ላይ ያመጣው የመኖር ተስፋ ማጣት ፤  በአርሲ፤ በጎንደር፤ በሐረር፤ በጅማ ፤ በወለጋ፤ በናዝሬት፤ በደብረ ብርሃን፤ በአዲስ አበባ፤ በባህር ዳርና በሌሎቹም ከተሞች ህዝባዊ አመጽ እየተቀጣጠለ የወያኔን አገዛዝ እየለበለበው ይገኛል ። ብዙ ቦታዎች ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ በመሆን ላይ ናቸው።  ሕዝባዊ አመፁን ለመግታት፤ ወያኔ በአልሞት ባይ- ተዳይነት ፤ ሕዝቡን በመጨፍጨፍ ላይ ይግኛል። ለዚህም፤ የወያኔው ዐጋዚ ጦር፤ የፍጥኖ ደራሽ ነፍሰ-ግዳይ ቡድን፤ የፖሊስ ጌስታፖ ሠራዊትንና በሽህ የሚቆጠሩትን የፀጥታ ሠራተኞችን ሁሉ አስልፎ በመርበትበት ላይ ይግኛል ።  የዓለም -ዐቀፍ ሁኔታም ቢሆን፤ ወያኔን የሚስማማ ሊሆን አይችልም ። በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው እስላማዊ ጽንፈኛ መንግሥት ( ኣይ ሲ ) በሚያካሂደው አሸባሪ የሰው ህይወትና የንብረት ጥፋት ምክንያት፤ ምዕራባውያን ሀገሮች፤ በከፈተኛ ውጥረትና ሁከት ውስጥ ይገኛሉ ። በመሆኑም፤ የወያኔ የጡት አባቶችና የበላይ ጠባቂዎቹ ፤ ከኢትዮጵያ ሕዝብ አመፅ ፤ ፈጥነው ሊደርሱለት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ አይደሉም ። " የራሳቸው ቤት እያረረባቸው፤ የወያኔን እንኩሮ ሊያማስሉ የሚችሉ " አይሆኑም ። ሌላው ዓለም ፤ የየራሱ ውስብስብ ችግሮች ስለአሉት፤ ወያኔ ስለሚገጥመው ችግር ደንታ ሊኖረው የሚችል አይደለም።  የመከላካያ ሠረዊት አባላት ሁኔታውን ለጊዜው በአርምሞ እየተካታተሉት ናቸው ለማለት ቢቻልም ፤ ሕዝባዊ አመፅ እየተፋፋመ በሚመጣበት ወቅት ፤ አመፁን ደግፈው ከሕዝብ ወገን በመቆም፤ታሪካዊ ተልዕኳቸውን እንደሚወጡ ይጠበቃባቸዋል ። ይህንን በማድረጋቸውም ፤ ከታሪክ ተወቃሽነትና ከህግ ተጠያቂነት ነፃ መውጣታቸውን ያረጋግጣሉ ። ይህ እንደለ ሆኖ ግን ፤ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት አወዳደቅ ጊዜና በአሁኑ የሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ መካከል አንድ ዐብይ ልዩነት መኖሩን መገንዘብ ይገባል ። ይህ ልዩነት ደግሞ፤ በቀላሉ የሚታይ ሊሆን አይችልም ። ይህም ሀገሪቱ እንደ ሀገር መቀጠል ወይም አለመቀጠልና የኢትዮጵያ ኅልውና ጉዳይ ነው ። የየካቲት ሕዝባዊ አመፅ ባስከተለው ምክንያት፤ አብዛኛዎቹ ሀገራዊ ተቋማት በመፈራረሳችውም የተነሳ፤ በቀጣይነት ለማስቀጠል የሀገሪቱ መምህራን ( ቁጥራችው 30 ሺ ነበር) ለሀገሪቱ እንደ ሀገር መቀጠል ተምሰሌ ብቻ ሳይሆኑ ዓይነተኛ ሚናም ተጫውተዋል ። የማኅበሩ መሪዎችም መሥዋዕት ከፍለዋል ። በዚያን ጊዜ የነበረው የተማሪ ማኅበርም ቢሆን፤ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ጥላ ስር እንጅ በጎሳና በሃይመኖት የልተደራጀ ስለነበረ፤ ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ለመቀጠል አስተማማኝ ኃይል ነበር ። ለዚህም እውነታ፤ መሥዋዕት ከፍሎ አስመስክሯል ። የሠራተኛው ማህበር ኮንፌደሬሽን ም ቢሆን የተደራጀው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢትዮጵያ ጥላ ስር ስለነበረ ለሀገር አንድነት ተምሰሌት ነበር ማለት ይቻላል ። መሪዎቹም ተሰውተዋል። ዛሬ ያ ሁኔታ የለም። የወታደሩም አደረጃጀትና ሥልጠና፤ ወያኔ ሥልጣን ለመቆየት ባቀደው መልክ የተቃኘ ሲሆን፤ ወታደራዊ ዶክትሪኑና አመለካከቱ፤ በዘርና በቋንቋ ላይ የተመሰረተ ነው። የጦር ሹማምንቱና አወቃቀር፤ የእዝ ሰንሰለትና የሥልጣን ተዋረድ፤ ስምሪትና አሰፋፈር ፤ የሀገር መከላካያ ባኅርይ ሳይሆን ፤ የጎጠኛና የዘረኛ ግብ አስፈጻሚ ሠራዊት ነው። የወያኔን ከፋፋይ " ህገመንግሥት" ለማስፈጸም ፤ አመች ሁኔታዎችን በጉጉት የሚጠባበቅ ያጥፋት ኃይል ነው። የዚህ ሁኔታ ደግሞ፤ ከኢትዮጵያ ለመገንጠል አድፍጠው ለሚጠባበቁ አፍራሽ ኃይሎች ተመችቷል። በአሁኑ ጊዜ፤ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር የሚባል ነገር ደብዛውም የለ። ሆን ተብሎ ሁሉም በየ ጎሳውና ዘሩ፤ በየቋንቋውና ጎጡ እንዲደራጅ ተደርጓል ። በመሆኑም፤ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ አንድነት የሚያስብ አይደለም ። ለዜጎቿ እኩለነትና አብሮነት ማሰብ እንደ ነውር የሚቆጠርበት ጊዜ ተደርሷል ።የአንድነት ኃይሉ እየመነመነ ፤ እየተዳከመና ወደ ዳር ጠርዝ እየተገፋ በመሄድ ላይ ነው። ይህንን ሃቅ አምኖ ለመቀበል እንኳን ገና አልተዘጋጀም ። ለኢትዮጵያ አንድነት እናስባለን የሚለው ክፍልም፤ በየቤቱና በየመድረኩ፤ ህመሙንና ብሶቱን ከማስታመም አልፎ ትርፎ ፤ በድፍረት፤ አደባባይ በመውጣት ተደራጅቶ ፤ ለሀገሪቱ የቁርጥ የሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታዎች ፤ ከሞላ -ጎደል ይህንን ገፅታ፤ ሊያሳዩ ይችላሉ ቢባልም፤ ኢትዮጵያን ወደ ተባባሰ የጥፋት አቅጣጫ እያመራ ያለውን ለውጥ፤ መቆጣጠር አጣዳፊ ርምጃ መውሰድ አንገብጋቢ ሆኗል ። ከሁሉ አስቀድሞ፤ 2ኛ. " የገበያ ግርግር፤ ለሌቦች እንዳያመቻቸው " እንቅስቃሴያቸውን ማምከን ይገባል ። የወያኔን አንቅፅ 39 ለመጠቅም አድፍጠው የሚጠባበቁት ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይሎች ፤ አመች ጊዜ መጣልን ብለው ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ተባባሪ ላለመሆን መጥንቀቅ ያስፈልጋል ።እኛ በበኩላችን ከአፍራሽ ኃይሎች ጋር ጉዳይ ሊኖረን አይችልም ። ይልቁንም፤ ሀገራችን እንዳትፈራርስ እንታገላለን እንጅ ! 3ኛ. የኤርትርያው ሻኣቢያ ፤ " የኢትዮጵያን መከፋፈል አይፈልግም " የሚለውን ተጥቅ- አስፈች ፕሮፓጋንዳ ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አይቀበለውም ። ኢትዮጵያን ከመፈከፋፈል የሚያድናት የአንድነት ኃይሉ ብቻ ነው ። የሀገራችን አንድነት ተከብሮ የኖረውም ፤ በሞግዚት ሳይሆን፤ በዐርበኞቿ ደምና አፅም ነበር ። አሁንም ያው እንዲሆን ግድ ነው ። 4ኛ. የወያኔ ነፍሰ-ገዳይ ቡድን በሕዝባችን ላይ የሚያካሄደውን ጦርነት ለማቆም የአንድነትና ዴምክራሲያዊ ኃይላት በፍጥነት ተባብረው እንዲነሱ አሁንም ደጋግመን፤ ጥሪያችንን አናስተላልፋለን ። እንጠባበቃለንም !
173
ሚኒስተር ዜና ዝነበረ፡ ኣቦኣ ዓሊ ዓብዱ ንስርዓት ህግደፍ ራሕሪሕዎ ምስ ከደ ኣብ ቤትማእሰርቲ ህግደፍ ንልዕሊ ክልተ ዓመትን 5 ኣዋርሕን ተዳጒና ዝነበረት ጓሉ ሲሃም ዓሊ ዓብዱ ብዘጋጠማ ምቕጥቓጥን መግረፍትን ከቢድ ኣካላዊ ጉድኣት በጺሕዋ ከምዝነበረ ምንጭታትና ካብ ኣስመራ ሓቢሮም። ሲሃም ሰባን መቕርባን ክበጽሕዋን ክርእይዋን ይትረፍ ሃለዋታ ምሕታት ጥራሕ ንባዕሉ ብኸቢድ ጥርጠራ ዘሕትት ገበን ሙዃኑ ብዛዕባ ሲሃም ዝሓተቱ’ሞ ብክፍሊ ጸጥታ ከቢድ መጠንቐቕታ ዝተዋህቡ ሰባት ይገልጹ። ብህይወት ብዛዕባ ምህላዋን ዘይምህላዋን ዝጠራጠሩ `ውን ብዙሓት እዮም። ብኣዚዩ ሕልፍ ዝበለ ሕንቓቐን ምቾትን ከምዝዓበየት ዝንገረላ ሲሃም ዓሊ፡ ኣብ ልዕሊኣ ዝተፈጸመ ኩነታት ክትቕበሎ ስለዘይከኣለት ንነዊሕ እዋን ስነኣእሙረኣዊ ጭንቀትን ነውጽን ከተማዕብል ከምዝጸንሐት እቶም ምንጭታት ይገልጹ። ዓሊ ዓብዱ ዝፈልጦ ምስጢራት መታን ከይዛረብ ጓሉ ሲሃም ዓሊ ንልዕሊ ክልተ ዓመትን 5 ኣዋርሕን ኣብ ጎዳጉዲ ከምዝተመቚሐት ዝፍለጥ ኮይኑ፡ ሲሃም ዓሊ ዓብዱ ብቐጥታ ካብ ቤትጽሕፈት ፕረዚደንት ብዝተዋህበ ትእዛዝ ኣብ ማእሰርቲ ክትሳቐ ከምዝተወሰነ ይፍለጥ። ሽሕኳ ብዙሓት ሚኒስተራትን ሓለፍትን ‘እንታይ የርእዩና ኣለዉ’ ኢሎም እንተተደናገጹ፡ እቶም ምስ ዓሊ ዓብዱ ፍሉይ ቅርሕንቲ ዝነበሮም ጀነራል ፍሊጶስን: ተስፋልደት ሃብተስላሰን ሓለፍቲ ህግደፍን ማእሰርቲ ሲሃም ውልቃዊ ጽልኦም ንምውጻእ ብዝለዓለ ክጥቀሙሉ ከምዝተራእዩ`ውን ቅርበት ዘለዎም ሰባት ገሊጾም። ኣብዚ ቀረባ እዋን ኣብረሃ ካሳ ኣብ ገዛ ናይታ ኣብ እንዳ ኮርያ እትርከብ መዓሾ ዝተባህለት ኣማኒቱ ብምኽንያት ምውሳኽ ማዕርግ ናይ ሓደ ሰብ ኣብ ዝገበሮ ግብጃ ‘ንዝኾነ ምሳይ ዝነበረ ሰብ ክትሓቱ ትኽእሉ ኢኹም ንዓሊ ንዓብዱ ሓንቲ መዓልቲ`ውን ከምሓላፊ ተቐቢለዮ ኣይፈልጥን። ጓሉን ኣቡኡን ንዓሊ ዓብዱ ዝኣሰርኩላ መዓልቲ እታ ዝበለጸት ዕለት ኣብ ህይወተ`ያ።’ ኢሉ ክዛረብ ብእዝኖም ዝሰምዕዎ ሰባት ሓድሕዳዊ ጽልኢ ሓለፍቲ ህግደፍ ክሳብ ክንደይ ከቢድ ምዃኑን ናብ ደቆም ከምዝመሓላለፍን ይገልጹ። ብዘይካ ጓሉ ሲሃምን ወዲ 87 ዓመት ኣቡኡ ኣቶ ዓብዱን ምስ ዓሊ ዓብዱ ብዘለዎም ቅርበት ተጠርጢሮም ኣሕዋቱ: ዘማታቱ: ሰራሕተኝኡ: መራሕቲ መካይኑ: ጽሓፍቱ ዝርከብዎም ልዕሊ 10 ሰባት ከምዝተኣስሩ ዝፍለጥ’ዩ። ኣቡኡ ኣቶ ዓብዱ ኣብ ቤትማእሰርቲ ብሕማም ተሳቕዮም ብዊልቼር ይኸዱ ከምዘለዉ ኣብ ማእሰርቲ ዝረኣይዎም ሰባት ገሊጾም። ናስር ዝተባህለ ንዓሊ ዓብዱ ኣውቲስትኡ ዝነበረ`ውን ንኽልተ ዓመት ኣብ ልዕሊኡ ከቢድ ምቕጥቓጥን ግፍዕታትን ክፍጸም ድሕሪ ምጽናሕ ኣብዚ ቅንያት’ዚ ከምዝወጸ ካብ ኣስመራ ዝመጻና ሓበረታ ይጠቅስ። ብዘይካ `ዚ ሚኒስተር ተስፋይ ገብረስላሴ ብዛዕባ`ታ ብዘይወዓለቶ ገበን ኣብ ማእሰርቲ ትሳቐ ዘላ ሲሃም ዓሊ ከይገደሶ ንገዘኣ ዘሚቱ ኣብ መደቀሲ ናይታ ኣብ ጎዳጉዲ ንእስነታ ዝበሊ ዘሎ ሲሃም ዓሊ መዘነኣ ጓሉ ከምትሰፍር ምግባሩ ብብዙሓት ነበርቲ ከባቢ ቲራቮሎ ተኻዒቡ መዛረቢ ኮይኑ ከምዘሎ ዝበጽሓና ሓበሬታ የመልክት። እቶም ሓለፍቲ ህግደፍ ካብ ሓድሕድ ዘይሕሹ ንግዝያዊ ረብሓ ዝግዝኡ ዕሱባት ምዃኖም ዝጠቐሱ ምንጭታት፡ ‘ደቆምን ስድራቤቶምን ግዳያት ምዃኖም `ዩ ዘሕዝን እምበር ዓሊ ዓብዱ ‘ውን ኣብ ስልጣን ከሎ መዓስ ነቶም ቅድሚኡ ከምዚ ናቱ ዘጋጠሞም ግዳያት ተጣቢቑሎም፡ ብቐደሙስ ደይ ነንሕድሕዶም ባዕሎም ዝተማቐልዎ ቪላታት`ዩ’ ዝብል ርእይቶ ዘለዎም ብዙሓት ተዓዘብቲ ከምዘለዉ `ውን የገንዝቡ። ምኒስተር ዜና ዝነበረ ዓሊ ዓብዱ ንስርዓት ህግደፍ ካብ ዝርሕርሖ ልዕሊ 2 ዓመትን 6 ኣዋርሕን `ኳ እንተኣቚጸረ ብዛዕባ`ቲ ውሽጡን ውሻጢኡን ዝፈልጦ ስርዓት ህግደፍ ይኹን፡ እቲ ከምውላዱ ዘዕበዮ መራሒኡ ውልቀመላኺ ኢሳያስ ብጩቕ ዘይምባሉ ንብዙሓት ሰባት ከምዘቖጠዖም ዝፍለጥ’ዩ። መርበብ ሓበሬታ ኣሰና ነቲ ‘ዓሊ ዓብዱ ኣብ ልዕሊ ስድራቤቱ ሓደጋ ከይመጽእ ኢሉ`ዩ ዘይተዛረበ’ ዝበሃል ምጉት ዘይቅቡል`ዩ ኢሉ እዩ ዝኣምን። ንስድራቤቱ ካብዚ ድሮ ኣጋጢምዎም ዘሎ ሽግር ንላዕሊ ከጋጥሞም ስለዘይክእል፡ እቲ ዝወሃብ ምኽንያት ንኻልእ ዕላማ ዝቐርብ መመሳመሲ ደኣምበር ሓቅነት ኣለዎ ዝብል እምነት የብሉን። በዚ ኣጋጣሚ ማዕከን ዜና ኣሰና፡ ነታ ኣብ ንኡስ ዕድሚኣ ግዳይ ናይ ዘይፈለጠቶ ፖለቲካዊ ቊርቊስ ኮይና ካብ ዓቕማ ንላዕሊ ኣደራዕ ወዲቑዋ ዘሎ ሲሃምን ሽማግለ ኣባሓጎኣን ራህዋ እናተመነየት፡ ዓሊ ዓብዱ ካብቲ ተሓቢእዎ ዘሎ ውሻጠታት መልበርን ናብ ቅርዓት ወጺኡ ዝፈልጦም ሓቅታት ኪገልጽን ንህዝቢ ኤርትራ ኪኽሕስን ትጽውዕ። ዘሔጉስ ብስራት ካብ ክለብ ሰራዊት ሕድሪ ዞባ እስራኤል (ግሃድኤ – ሕድሪ) ንጽባሕ ዓርቢ ዕለት 13. 03. 2015 ክፉት ናይ ዘተ ምአዲ አዳልዩልኩም አሎ። 3/13/2015 ወትሃድራውን ጸጥታውን ቤት ጽሕፈት ግንባር ሃገራዊ ድሕነት ኤርት ዕዉት ስርሒት ኣብ ማእከል ከተማ ኣስመራ “ ሃገርካ ክዝመት ዓይንኻ ነይዕመ ት” ! 3/13/2015
174
እንኳን ለ 2008 ዓ,ም በሰላም አደረሳችሁ ትናንት የተሰናበትነዉ አሮጌ ዓመት 2007 ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች በአሸባሪዉ «is» ቡድን በሊቢያ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉበት፤ በደቡብ አፍሪቃ በእሳት ተቃጥለዉ ህይወት የጠፋበት፤ በየመን የርስ በርስ ጦርነት አጣብቂኝ ዉስጥ የገቡበት ነበር። 2007 ዓ,ም የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ የተካሄደበትና ገዥዉ የኢሕአዴግ ፓርቲ 100 በ 100 ያሸነፈበት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ነፃነት አጣን እያሉ ወቀሳ ያሰሙበት፤ የልዕለ ኃያልዋ ሃገር የዩኤስ አሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን የጎበኙበት ፤ ኑሮ የተወደደበትና፤ የዋጋ ግሽበት የታየበት ነዉ። ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም የስፖርት ዉድድሮች ድል ያስመዘገቡበትም ነበር። አዲስ አበባ ቀላል የባቡር መሥመር የተዘረጋበት፤ ታሰረዉ የነበሩ አንዳንድ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ድንገት የተለቀቁበት፤ ፍርድ ቤት በተሰጠ ቀጠሮ ዳኖች ሳይገኙ ቀርተዉ ዳግም ሌላ ቀጠሮ የተሰጠበት ዓመትም ነዉ። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ እስራት የተበየነባቸዉም በዚህ ዓመት ነዉ። የደቡብ ሱዳናዉያን ተቀናቃኝ ኃይሎች ሽምግልና የተስተናገዱበት፤ ኤሌኞ የተሰኘ አዙሪት የአየር ለዉጥ፤ በኢትዮጵያ ድርቅ ያስከተለበትና የምግብ ርዳታ ያስፈለገበት ዓመት ነበር። እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ በኢትዮጵያ ትናንት በሸኘነዉ ዓመት የታዩ ክስተቶች ናቸዉ። ኢትዮጵያና የአዲሱ ዓመት ተስፋ የዛሬ እንወያይ ርዕስ ነዉ። በዚህ ርዕስ ላይ የሚወያዩልን ሶስት እንግዶችን ጋብዘናል።ሙሉዉን ዉይይት የድምፅ ማዕቀፉን በመጫን እንዲያደምጡ እንጋብዛለን
175
የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አቶ አርዲን በድሪን የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አድርጎ ሾመ፡፡ ሹመቱ የተሰጠው ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ነው፡፡ ለ13 አመታት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድርነት ያገለገሉት አቶ ሙራድ አብዱልሃዲ በራሳቸው ጥያቄ ከስልጣን መልቀቃቸው ተሰምቷል፡፡ ምክር ቤቱ የአቶ አርዲን በድሪን ሹመት በ29 ድጋፍና በአምስት ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ አፅድቆታል፡፡ አቶ አርዲን በድሪ ከክልሉ የቀድሞ መስተዳድር አቶ ሙራድ አብዱላሂ ጋር የሀላፊነት ርክክብ ለማድረግ በምክር ቤቱ ፊት ቃለ መሐላ እንደፈፀሙ ተነግሯል፡፡ አቶ አርዲን የክልሉ የትምህር ቢሮ ምክትል ሀላፊ፣ የሐረር መምህራን ኮሌጅ ዲን ሆነው ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ ለቀመንበር እና የክልሉ ባህል፣ ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ሆነው በማገልገል ላይ እንደነበሩ ሰምተናል፡፡
176
መንግስቲ ህግደፍን ካልኦት ንዕኡ ዝመስሉን፡ ኣብ ልዕሊ ፍሉይ ልኡኽ ሰብኣዊ መሰላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ሓያል ታህዲድን ዘለፋን ከም ዘካየዱ፡ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ሓቢሩ። ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት፡ ልኡኻት ህግደፍን ካልኦት ክልተ መንግስታትን ኣብ ልዕሊ’ቲ 47 ኣባላት ሓቒፉ ዝዋሳእ ዘሎ ትካል፡ ዘቆናጽብ ዝህድድ ንጥፈታት ክግበሩ ከም ምርግጋጹ፡ ብ21 ሕዳር 2017 “ መጥቃዕትን ምፍርራሕን ኣብ ልዕሊ ክኢላታት ሰብኣዊ መሰላት” ብዝብል ኣርእስቲ ኣብ ዘውጸኦ መግለጺ ሓቢሩ። ኣብ’ቲ መድረኽ ናይ’ቲ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰል ተሳቲፉ ዝነበረ ልኡኽ ህግደፍ ተስፋሚካኤል ገራህቱ፡ ንፍልይቲ ልእኽቲ ናይ’ቲ ውድብ ብቐጥታ ከም ዝጸረፋ ዝሓበረ እቲ ጸብጻብ፡ ወ/ሮ ሺላ ብወገና እዚ ከም’ዚ ዓይነት ጸርፍን ታህዲድን ካብ ኣምባሳደራት ህግደፍን ደገፍቶምን ክቐርበለይ መቐጸልታ ደኣምበር ናይ መጀመርያ ኣይኮነን ክትብል ምግላጻን ተፈሊጡ ኣሎ። መንግስቲ እስራኤል ንመሰል ስደተኛታት ዝምልከት ኣብ ቻርተር ውድብ ሕቡራት ሃገራት ሰፊሩ ዘሎ ዓንቀጽን፡ ምሕጽንታ ተጣበቕቲ ሰብኣዊ መሰላትን ኤርትራውያን ደለይቲ ደሞክራስያዊ ለውጥን ሸለል ብምባል፡ ኣብ ሃገሩ ንዝርከቡ መብዛሕቲኦም ኤርትራውያን ዝኾኑ ስደተኛታት ንምብራር ብስውሩን ቅሉዕን ጸቕጢ ክገብር ምጽንሑ፡ ሕጂ ግን ምስ መንግስቲ ሩዋንዳ ተሰማሚዑ 10 ሽሕ ስደተኛታት ክሰጉግ ኣብ መወዳእታ በጺሑ ከም ዘሎ ማዕከናት ዜና ይጽብጽባ ኣለዋ። መንግስቲ ናታንያሁ ስለምንታይ ከም’ዚ ዝበለ ዘይቅቡል ተግባራት ይፍጽም ኣሎ፡ መንግስቲ ሩዋንዳኸ እንታይ ንምርካብ ስደተኛታት ብዘይድሌቶም ይቕበል ሕንቅልሕንቅሊተይ ኮይኑና ኣሎ ዝበሉ ነቲ ጉዳይ ብቐረባ ዝከታተሉ ወገናት፡ ብመሰረት ቻርተር ውድብ ሕቡራት ሃገራት ዝእዝዞ፡ ስደተኛ መሰረታዊ ሰብኣዊ መሰሉ ኣኽቢርካ ትቕበሎ ደኣምበር፡ ብዘይድሌት ናይ’ቶም ስደተኛታት፡ ብዘይ ኣፍሊጦ ተጸዋዒ ጉዳይ ስደተኛታት ውድብ ሕቡራት ሃገራትን ኣብ መንጎ ክልተ መንግስታት ዝግበር ግሉጽነት ዘይብሉ ስምምዕ፡ ነቲ ኣብ ሲናን ሊብያን ዝፍጸም ዘሎ መሰረታዊ ጥሕሰት ሰብኣዊ መሰል ዝመሳሰል’ዩ ክብሉ ትዕዝብቶም ምግላጾም ምንጭታትና ሓቢሮም። ማእከላይ ኮሚቴ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፡ ጉዕዞ 15 ዓመት ከመይ ኔርና? እንታይ ኣዐዊትና? እንታይ’ከ ይተርፈና? ብምንታይ ምኽንያት፡ ካበየናይ ኣረኣእያ ይብገስ? ነቲ ጉድለት’ከ መን ይሕተተሉ ዓሚቕን ግሉጽን ገምጋማት የካይድ ከም ዘሎ፡ ዝተፈላለዩ ምንጭታት ይሕብሩ ኣለው። ኣስታት ወርሒ ገይሩ ገና ድማ ይቕጽል ኣሎ ዝተባህለ ኣኼባ ማእከላይ ኮሚቴ ህወሓት፡ እንኮላይ ነቶም ብመደብ ምትኽኻእ ካብ’ቲ ውድብ ዝወጽኡ ነበራት ኣባላት ሓዊሱ ይካየድ ከም ዘሎ፡ ኣብ ብዙሕ መዳይ ናብ ካልእ ከየሳበብና ናይ ባዕልና ዝተፈላለየ ዝመንቀሊኡን መግለጺኡን ሕመቓት ጸኒሑና’ዩ። ንህዝቢ ብግቡእ ክንመርሖ ኣይበቓዕናን። ሕድሪ ስውኣትና ካብ ቃል ዝሓለፈ ብተግባር ኣየኽበርናን ዝብሉን ካልኦት ብገምጋም ዝተበጽሑ ምዃኖም፡ ከም ውጽኢት ናይ’ቲ ዝካየድ ዘሎ ዕጹው ርሱን ዘተ ንፕረዚደንት ምምሕዳር ትግራይ ኣቶ ኣባይ ወልዱን በየነ መኩሩን ካብ ፈጻሚት ወሪዶም ማእከላይ ኮሚቴ ኮይኖም ክሰርሑ፡ ወ/ሮ ኣዜብ መስፍን ድማ ካብ መሪሕነት ወሪዳ ክትጸንሕ ከምኡ’ውን ክልተ ኣስማቶም ዘይተገልጸ ኣባላት ኣመራርሓ ክእገዱ ከም ዝወሰነሎምን ቴሌቭዥን ኢትዮጵያን ኣብ ናይ 27 ሕዳር 2017 ምሸት ዜና ፈነወኣ ሓቢራ። ኣብ ሲናይ ግብጺ ብኣሽበርቲ ብዝተፈጸመ መጥቃዕቲ 305 ሰባት ከም ዝሞቱ ልዕሊ 100 ድማ ብከቢድን ፈኪስን ቆሲሎም ሕክምናዊ ረዲአት ይግበረሎም ከም ዘሎን ካብ’ታ ሃገር ዝወጽኡ ዘለው ጸብጻባት ይሕብሩ። ሕጋዊ መንግስቲ መሓመድ ሙርሲ ብዝተዋደደ ዓመጻዊ ስጉምቲ ካብ ዝእለ ንነጀው ሃገረ ግብጺ ጸጸኒሑ ብዝገሃድ መጥቃዕቲ ሰላማ ተዘሪጉ ህይወት ንጹሃት ሰባት ንከንቱ ይቕዘፍ ምህላው፡ ከም መቐጸልታ ናይ’ዚ ብፍላይ ድማ ኣብ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስትያን ክፍጸም ዝጸንሐ ፋሽሽታዊ ተግባር፡ ብ24 ሕዳር 2017 ኣብ ሲናይ ኣብ ዝርከብ መስጊድ ዘስካሕክሕ ጨፍጫፍ ተፈጺሙ 305 ሰባት ህይወቶም ከም ዝሰኣኑ፡ ልዕሊ 100 ድማ ከም ዝቖሰሉን መራኸቢ ብዙሓን ይገልጹ። እቲ ጃምላዊ ህልቂት ምስተፈጸመ ፕረዚደንት ግብጺ ዓብደል ፋታሕ ኣልሲሲ ንላዕለዎት ወተሃደራውያን ሓለፍቲ ከም ዝጸወዐ፡ መን ፈጻሚ ዛጊት’ኳ እንተዘይተነጸረ ፈጻሚ መን ምዃኑ ብጥርጥራ በጺሕዎ ከም ዘሎ፡ ኣብ ዝኣተወ ኣትዩ ሕነ ናይ’ዞም ግዳያት ክፈዲ ድልዊ ምህላውን ምግላጹን ዝጠቐሱ መራኸቢ ብዙሓን ህዝቢ ግብጺ ብስግኣት ተዋሒጡ ምህላው ወሲኾም ኣረዲኦም።
177
ምእዙዝነትን ሕብረተ-ሰብን ብ awet mengsteab ''እቲ ፍታሕ እምበኣር ሓደ እዩ። ኣተግባሪ ንምድራቕ ምንጪ ምድራቕ እዩ።'' ንባህሪ ሕብረተ-ሰብ ኣመልክቱ ዝተገብረ ካልእ መጽናዕቲ ሒዘልኩም መጺአ ኣለኹ። ጀርመናውያን ስልጡናት ህዝቢ እዮም። ብሓደ ሂትለር ግን መራግእቲ ዘይብሉ ጌጋ ካብ ምፍጻም ዓዲ ኣይወዓሉን። ውልቀ-መለኽቲ ሸሓጢ መጎስ ኣለዎም። በዚ ሸሓጢ መጎስ ተሓጊዞም ብዙሓት ሰባት “ኣተግበርቲ እከያቶም” […] “ቤተይ” እቲ ካልእ ደገፍ ንዓማጺን፡ ባጫ ኣብ ልዕሊ ህዝቢን ኣብ ኤርትራ ክውንነት ካብ ዝከሓድ ውሑድ ዓመታት ኣይሓለፈን። ኣብ ኤርትራ ሓቂ ካብ ዝከሓድ ውሑድ ግዜ ኣይሓለፈን። ኣብ ኤርትራ፡ ንቡር ህይወት ከመይ ከም ዝኾነ ካብ ዝርሳዕን ካብ ኣንደበት ናይ’ቲ ህዝቢ ካብ ዝስወርን […] መሬት ትሕጃ ብዋጋ ሃገር ብዘካርያስ ገሪማ ከመይ ዝመሰለ ዝደስከለ ኣእምሮን ዝሞተ ሕልናን ስለዘለኩም ኢኹም ንገዛእ መሬትኩም ብገንዘብኩም ካብ ጉሒላ ኽትገዝእዎ ዝተሰማማዕኩም፧ እቶም መስርሒ ቤት ዝኸውን ቦታ ኽወሃበኩም ነታ መሬታ ዝውረራ ዝነበረት ሃገር መሬት ኣኽፊልኩም ገንዘብ ከተለቅሕዋ ኽትብሉ […]
178
27 ዓመት ምሉእ ብዘይዕረፍቲ፡ ሃገራዊ ሰላም ተዘሪጉ። ሕግን ሕጋውነት ጠፊኡ። ወለዶ ዝቕይር መስርሕ ምምሃርን ምስትምሃርን ሞይቱ። ዕድላት ስራሕ፡ ኣስራሕን ሰራሕተኛን ሽታ ማይ ኮይኑ። ስድራ ቤታት ተበታቲነን፡ ኣብ ክንዲ ዳስ ሓጎስ፡ ዳስ ሓዘን በዚሑ። ዝነበረ ኤርትራዊ ሃገራዊ ስምዒት ኣንቆልቚሉ፡ ዘይነበረ ድሑር ከባብያዊ ስምዒታት ሳዕሪሩ። ሃገር ከደን ጽልምትምት ሰፊኑ፡ ብዘይመጽናዕቲ ብጭንቀት ካብ ቤትካን ሃገርካ ነፊጽካ፡ ስደትን ናይ ስደትን ኣተሓሳስባን ገዛኢ ዝኾነሉን ኤርትራዊ ሰብኣዊ ክብረት ብዓለም ደረጃ ዝተዋረደሉን መሰረታዊ ጠንቂ እንታይ’ዩ? ብሓላፍነት ዝሓተተሉ’ኸ መን’ዩ? መሰረታዊ መፍትሒኡ’ኸ ? ብርግኣት ገምጊምካ ዝተበታተነ ሓሳባትን ናይ ቃልሲ መሳለጥያታትን ኣኪብካን ወዲብካን ንምፍዋሱ ኣብ ክንዲ ምብጋስ፡ ሰብኣዊ ሕልናኻ ቀቲልካ ደድሕሪ መደረ ሓደ ሰብን ሓደ ሰባዊ መንግስትን ዘብዘብ ምባል ብዝኾነ ፖለቲካዊ መምዘኒ ምልክት ጥዑይ ስነ-ኣእምሮ ኣይኮነን። ኣብ’ዚ ቅኒያት’ዚ ሓደ ብትሕዝቶኡ ዘይ ሓድሽ፡ ግን ከኣ ሓድሽ ዝመስል መዛረቢ ዛዕባ ተኸፊቱ ኣሎ። እቲ ኣብ ግንቦት 1998 ተጀሚሩ፡ ኣብ ሰነ 2000 ደው ዝበለ ዘይምኽንያታዊ ግን ከኣ ኣብራሲ ኲናት ኤርትራን ኢትዮጵያን። እቲ ብሰላምን ሕግን ከምዘይፍታሕ፡ ካብ ህዝብን ቀረባ መሳርሕቱን ተኸዊሉ፡ ብፍጹም ዕንደራ ብሃንደበት ዝተወለዐ ኲናት፡ ዝበልዖ ህይወት ሰብን ነዋትን ናይ ክልቲኣተን ሃገራት ኤርትራን ኢትዮጵያን በኺኻ ዘይምለስ፡ ታሪኽ ድማ ይቕረ ዘይብሎ ክሳራ ቀሊል ኣይኮነን። ድሕሪ ቀጥታዊ ኲናት ምግትኡ ብመሰረት ስምምዕ ኣልጀርስ ዝተጀመረ መስርሕ ሕጊ ነዊሕ ተጓዒዙ፡ መሊሱ ኣብ ሰንፈላል ካብ ዝኣተወሉ ክሳብ ሎሚ፡ ኣብ ክልቲኣቶም ሃገራት ብሓፈሻ፡ ኣብ ህይወት ህዝብታት ኤርትራ ከኣ ብፍላይ ፈጢርዎ ዘሎ ኣሰካፊ ቅልውላው፡ ሓላፍነታዊ ኣተሓሳስባ ንዘለዎ ሰብ ኣዝዩ ከቢድ’ዩ። ስለምንታይ’ሲ ኣብ ህዝቢ ከም ህዝቢ ፖለቲካዊ፣ ቁጠባዊ፣ ማሕበራዊ፣ ባህላዊ ውድቀትን ድቀትን ዝፈጠረን ኣብ ዓውዲ ዲፕሎማሲ ካብ ናይ ቀረባ ጎረባብትን ፈተውትን፣ ኣብ ርሑቕ ካብ ዝርከብ ደላዪ ሰላም ማሕበረ-ሰብ ዓለምን ዝነጸለን ኣዕናዊ መደብ ብምዃኑ፡ ግቡእ ትኹረት ክግበረሉን ንምፍትሑ ብቕንዕና ክስራሕን ኣብ ቦትኡ’ዩ። እዚ ካብ መፈለምትኡ ክብገስ ዘይነበሮ፡ ስለምንታይ ተበጊሱ ንዝብል ሕቶ’ውን ካብ ድላያይ እንተበልኩን እንተ ገበርኩን መን ሓታቲ ኣለኒ፡ ብህይወት ሰብ ዘላግጽ ብኣጉል ትምክሕታዊ ኣተሓሳስባ ዝተባዕጠ ንዕቀት ህዝቢ ወጻኢ፡ ብወገን ወራሪ መሪሕነታዊ ኣካል ህግደፍ ምኽንያታዊ ዝኾነ ጭቡጥ መልሲ ዘይተረኽበሉ፡ ግን ከኣ ብዶብን ባድመን ዝተጎልበበ ጎደና ጥፍኣት፡ ብዘይካ ሕጋዊ መስርሕ፡ ሕጋዊ ውሳነን ትግባረ ናይ’ቲ ውሳኔን መሰረታዊ መፍትሒ ስለዘይብሉን ኩሉ ግዱስ፡ ኣብ መንጎ’ዞም ክልተ ኣሕዋት ዝኾኑ ህዝብታት ተፈጢሩ ዘሎ ብወተሃደርን ፈንጅን ዝተረገጠ ማዕጾ ክራሖ ጸቕጢ ክገብር፡ ክኸውን ዘለዎ ሓላፍነታዊ ኣተሓሳስባ’ዩ። ስለዚ ከኣ፡ ኩነታት ናብ ባህሪያዊ ቦትኡ ተመሊሱ፡ ሰላማዊ ጉርብትና ውሕስነት ብዘለዎ ኣገባብ ክቕጽል ንትግባረኡ ኣብ ባይታ ኣወንታዊ ተራ ክጻወት ቅኑዕ’ዩ። ካብ ዝጀመረሉ 1998 ክሳብ ሎሚ 2018 20 ዓመት መን’ዩ ኣበጊስዎ? ስለምንታይ? ብኸመይ? ጠንቁ ከይፈለጥካ፡ ኣብ ላህመታዊ ሓበሬታ ተመርኲስካ፡ ንጠንቂ ሳዕቤን ንሳዕቤን ጠንቂ ገላቢጥካ ምንባብ ግን፡ ምስ’ቲ ህዝብታት ኤርትራ ዝሓለፈዎ ፖለቲካውን ዕጥቃውን ቃልሲ ኣዛሚዱ ንዝርኢ ዘሕፍር’ዩ። ህግደፍ ብባህሪኡ ወራሪ’ዩ። ንውልቃውን ጉጅላውን ረብሓኡ ደኣምበር፡ ንህዝብታት ኤርትራ ክርብሑ፡ ክኽበሩ ኢሉ ብሓላፍነታዊ መንፈስ ዝወስዶ ስጉምቲ ከምዘየለ ከኣ ተመክሮ ምስክር’ዩ። ምኽንያቱ ልኡላውነት ህዝቢ ዘየኽብር መንግስቲ ልኡላውነት መሬት ከኽብር ፍጹም ዝሕሰብ ኣይኮነን። ስለምንታይ’ሲ ካብ መሬት ሰብ ይዓቢ። ህይወት ሰብ ይኸብር። ክብሪ ሰብ ኣዋሪዱ መሰረታዊ ሓርነታዊ መሰል ጨፍሊቑ፡ ኣብ ልዕሊ ዜጋታት ኢ-ሰብኣዊ ስቅያታዊ መግረፍቲ እናፈጸመን ንብረት እናራሰየን እንከሎ፡ ልኡላዊ ግዝኣት ንምኽባር ተገዲደ ኣብ ኲናት ኣትየ እንተበለ፡ ናይ ከኣልናዮ ላግጺ ‘ምበር ዝእመን ፍረ የብሉን። ብተግባር ብሸነኽ ባድመ ነዚ ትርጉም ዘይብሉ ኣብራሲ ኲናት ዝወለዐ ከኣ ንሱ’ዩ። እዚ ካብ ባዶ ዝተበገሰ ጠቐነ ኣይኮነን። ብክለሰ-ሓሳባዊ ገምጋም ዝተበጽሐ ባዕላዊ መደምደምታ’ውን ኣይኮነን። ክልቲኣቶም መንግስታት ኣብ ኣልጀርስ ብዝበጽሕዎ ስምምዕ መሰረት፡ ኣህጉራዊ ተፈላጥነት ዘለዎም ብኮሚሽን ዶብን ኮሚሽን ካሕሳን ዝፍለጡ ክልተ ትካላት ምምስራቶም ዝፍለጥ’ዩ። ኮሚሽን ዶብ ንባድመ ጥራሕ ዘይኮነ፡ ነቲ ልዕሊ 1000 ኪሎ ሜትር ዝንውሓቱ ንክልቲኣተን ሃገራት ዘራኽብ መስመር ብመሰረት ኣብ መንጎ ገዛኢት ኤርትራ ዝነበረት ጣልያንን መራሒ ኢትዮጵያ ዝነበረ ሃጸይ ምኒልክን ኣብ 1900፡ 1902፡ 1908 ዝተበጽሐ ውዑል ብኣየርን ብመሬትን ኣየናይ መሬት ንመን ኣነጺሩ ኣብ ባይታ ቀዋሚ ምልክት ገይሩ፡ ብንጹር ኣብ ካርታ ኣስፊሩ ዘረክብ’ዩ። ኮሚሽን ካሕሳ ድማ ኲናት መን ጀሚሩ ከመይ ጀሚሩ ኣጻርዩ ጭብጢታት ኣኪቡ እከለ ኢሉ መደምደምታ ዝህብ፡ ኲናት ምስተጀመረ ኣብ ህይወትን ንብረትን ህዝቢ ዝበጽሐ ጉድኣት ብዓይነትን ብዝሕን ፈላልዩ፡ ብዋጋ ተሚኑ እከለ ክንድዚ ትኽሕስ እከለ ድማ ክንድዚ ዝብል ውሳነ ዝህብ ሕጋዊ ኣካል’ዩ። ስለዚ ከኣ ኮሚሽን ካሕሳ ባድመ ቅድሚ ግንቦት 1998 ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር ኢትዮጵያ ከም ዝነበረት፡ ኣብ 1998 መንግስቲ ህግደፍ ብባድመ ቀዲሙ ኲናት ከምዝጀመረ ብጭብጢ ኣረጋጊጹን ብወግዒ ውሳነ ዝሃበሉን’ዩ። ጉጅለ ህግደፍ’ውን ዕረ እናጠዓሞ ዝተቐበሎ ውሳነ’ዩ። ኣብ’ዚ ኩልና ከም ኤርትራውያን ኤርትራ ወራሪት ምዃና ምስተረጋገጸ ክንሕበን ዘይኮነ ክንሓፍር ይግባእ፡፡ ተደናጊርና እንተኔርና’ውን ሕጋዊ ውሳነ ምስተዋህበን መንግስቲ ህግደፍ ድማ ምስተቐበለን ደው ኢልና ክንሓስብ፡ ካብ ጌጋና ቀልጢፍና ክንእረም፡ መንገዲ ሓቅን ሕግን ክንድግፍ ይግባእ ነይሩ። ብተግባር ዝኾነ ግን ከምኡ ኣይኮነን። ገለ ብየዋህነት ገለ ብነገራዊ ረብሓ፡ ገለ ኸኣ ኣብ መላኺ ጉጅለ ካብ ዘለዎም ሕሉፍ ኣምልኾ ተበጊሶም፡ ተዓሚቶም ኣብ ጎኒ ወራሪ ተሰሊፎም፡ ቀዳማይ፡ ካልኣይ ሳልሳይ ወራር እናበሉ ኣብ ጌጋ ክሕብሱ’ዮም ተራእዮም። ከምኡ ድማ ፍጹም ክኸውን ኣይነበሮን። ንወራሪ መንግስቲ ህግደፍ ኣሕሊፎም ከይህቡ ክብሉ ሰብኣዊ ክብሮም ኣዋሪዶም፡ ሓድነት ጥሙር ህዝቢ ዘሪጎም፡ መቖሚያታቱ ኣፍሪሶም፡ ቀጻልነቱ ኣብ ሓደጋ ክወድቕ ኣስተዋጽኦ ክገብሩ ከቶ ኣይምተገበአን። “ከብዲ ኣደ ጉራሙራ” ከም ዝበሃል ግን፡ ካብ ማይ ባሕሪ ብጭልፋ ካብ’ቲ ብዙሕ ህዝቢ፡ ብቑጽሮም ውሑዳት ዝኾኑ ኤርትራውያን ፍርዲ ሓቂ ረጊጾም፡ ኣብ ጎኒ’ቲ ከም ህዝብን ሃገርን ኣብ ሰለሎ ዘእተወ ጉጅለ ተሰሊፎም። “ ከም ደጋሚት ዑፍ” ንሱ ዘዝበሎም ከይመመዩ እናጎሰሙ፡ ፖለቲካዊ ነብሰ ቕትለት ይፍጽሙ ኣለው። በቲ ናይ ስርዓቶም ቋንቋ ስርዓት ወያነ ኣብ ዳግመ ህንጻ ሃገር ተጸሚድና እናሃለና ወሪሩና፡ ግን ተዋጊእና ስዒርና፡ ተማጒትና ድማ ረቲዕና፡ እንተኾነ ስርዓት ወያነ ብዘራያት ተደጊፉ ኮሚሽን ዶብ ካብ ዝወሰነልና መሬት ኣይውጽእን ኢሉ ሓንጊዱ። ብወያነ ዝተጎብጠ ልኡላዊ መሬትና ከይምለስና ከኣ ዝኾነ ይኹን ፖለቲካዊ፣ ሕጋዊ ይኹን ልምዓታዊ መደባት ኣይነካይድን። ዝተኸፍለ ይከፈል ቅድሚ ኩሉን ልዕሊ ኩሉን ክብረት ልኡላዊ መሬት። ሰራዊት ወያነ ካብ መሬትና ጠቕሊሉ ከይወጽአ ዝርርብ’ዶ ዘተ’ዶ ዝበሃል ዘበት ክብሉ ጸኒሖም። መንግስትና ሓቀኛ’ዩ። ሕጋዊ’ዩ። ርሑቕ ዝጥምት ፈታዊ ህዝቡን ሃገሩን’ዩ። ንዓለም ክመርሕ ዝኽእል’ዩ። ንሕና ኸኣ ኣብ ጎኑ እናበሉ፡ ብዕሙት ኣምልኾ ክህውትቱ ጸኒሖምን ኣለውን።
179
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በአሜሪካ ለሚደረገው ዕርቀ ሰላም ሶስት ሊቃነ ጳጳሳት እንደምትልክ አስታወቀች – new business ethiopia የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በአሜሪካ ለሚደረገው ዕርቀ ሰላም ሶስት ሊቃነ ጳጳሳት እንደምትልክ የቤተክርስቲያኒቷ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ አስታወቁ። በ1984 ዓመተ ምህረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን 4ኛው ፓትርያርክ መንበራቸውን ለቀው ከተወሰኑ አባቶች ጋር ከሃገር በመወጣታቸው በቤተ ክርስቲያኗ ለ26 ዓመታት ምዕመናን እያዘኑ በከፍተኛ የሰላም እጦት ውስጥ ማሳለፏን ቅዱስነታቸው ገልፀዋል። የጠፋውን ሰላም ወደ ነበርበት እንዲመለስ ለማድረግም ቤተ ክርስቲያኗ ከ2003 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ነው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የተናገሩት። በ2010 ዓመተ ምህረት ጥቅምት ወር የቤተ ክርስቲያኗ ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔን ተከትሎ በራሱ ተነሳሽነት ከካህናትና ምእመናን የተወጣጣ የሰላም ኮሚቴ ያቀረበውን የዕርቅ ጥያቄ ተቀብሏል። በዚህም መሰረት ከሐምሌ 11 ቀን 2010 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በአባቶች መካከል የሚካሄደውን የዕርቅ ሰላም ሂደት ፍፃሜ በማግኘት በውጭ የሚገኙ አባቶች ወደ ሃገር ውስጥ እንዲመለሱ ሶስት ሊቃነ ጳጳሳትን ወደ ስፍራው ያቀናሉ ነው ያሉት። አሁን በቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተጀመረውን ዕርቀ ሰላም ያለምንም መሰናከል ለውጤት ይበቃ ዘንድ ዕርቀ ሰላሙን አስመልክቶ ቅዱስ ሲኖዶሰ ፈቃድ ከሰጠው አካል በስተቀር መግለጫ መሰጠት ጠቃሚ አለመሆኑ ቅዱስ ሲኖዶሱ አሳስቧል። ለዘመናት አንድነትና ቤተሰባዊነት የነበራቸው የኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦችን ወደ ፍፃሜ ሰላም እንዲመጡ እየተከናውነ ያለው ጅማሮ ቤተ ክርስቲያኗ በእጁጉ የምትደግፈውና ለመጨረሻውም ግብ የበኩሏን አስተዋጽዖ የምታደረግ መሆኑ አስታውቃለች። በመጨረሻም በቀጣይ ወቅቱንና ዘመኑን በዋጀ መልኩ መልካም አስተዳደርን በቤተክርስትያን ካለፈው በበለጠ ማስፈን እንዲቻል የቤተክርስትያኑን ችግሮች ሊፈታ ያስችላል በሚል በባለሙያዎች የተዘጋጀውን መሪ ዕቅድና ከአሁን በፊት የተጠኑ ጥናቶች በተግባር ማዋል እንዲቻል ጥናቶች ለ2011 ዓመተምህርት የጥቅምቱ ምልዓተ ጉባኤ ዋና የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ እንዲቀርብ ሲኖዶሱ ወስኗል፡፡
180
ethiopia zare (ማክሰኞ ሐምሌ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. july 8, 2008)፦ ከምርጫ 97 ጋር በተያያዘ ኢህአዴግ ወደ እስር ከወረወራቸው በርካታ የፖለቲካ እስረኞች ውስጥ በዛሬው ዕለት ሰላሳ አንዱ ይቅርታ ጠይቀው መፈታታቸውን ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ የደረሰው መረጃ ጠቆመ። እስረኞቹን ያስፈታው በፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስኃቅ የሚመራው የሽማግሌዎች ቡድን እንደሆነ ለማወቅ ችለናል። በፕ/ር ኤፍሬም የሚመራው የሽማግሌዎቹ ሕብረት የፖለቲካ እስረኞቹን መፈታት አስመልክቶ የተፈቱትን እስረኞች ቤተሰቦች፣ ጓደኞች እንዲሁም የሀገሪቱን ህዝብ እንኳን ደስ ያላችሁ ሲል መልዕክት አስተላልፏል። የፖለቲካ እስረኞቹ በዛሬው ዕለት በመፈታታቸው የሽማግሌዎቹ ሕብረት ለኢህአዴግ መንግሥት ምስጋና ያቀረበ ሲሆን፣ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችም በትዕግስት ስለተጠባበቁ ምስጋናውን አቅርቧል። ከዚህም በተጨማሪ በቅርቡ ተጨማሪ እስረኞች በይቅርታ ሊፈቱ እንደሚችሉ ያለውን ፅኑ እምነት ገልጿል። በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የሚመራው አንድነት ፓርቲ ከምርጫ 97 እና ከቀድሞው ቅንጅት ጋር በተያያዘ የታሰሩትን የፖለቲካ እስረኞች ከሽማግሌዎቹ ጋር በመሆን ለማስፈታት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። በፕ/ር ኤፍሬም ይስኃቅ የሚመራው የሽማግሌዎች ቡድን በተለይ የፖለቲካ እስረኞችን ይቅርታ እያስጠየቀ ለማስፈታት የሚያደርገው ጥረት ከበርካታ ወገኖች ትችት እየደረሰበትና ተቃውሞ እየገጠመው እንደሆነ ይደመጣል። እየተሰነዘሩ ካሉት አስተያየቶችና የመከራከሪያ ነጥቦች ውስጥ ”የሀገራችንን የሽምግልና ባህል አራከሱት”፣ ”ከሽምግልናው ተጠቃሚው ኢህአዴግ ብቻ ነው”፣ ”ኢህአዴግ ላይ ይለሳለሳሉ”፣ ... የሚሉት ይገኙበታል።
181
ካልኣይውድባዊ ጉባኤ ደሞክራስያዊ ግንባር ሓድነት ኤርትራ (ደግሓኤ)ብውድባዊ ሰሚናር ኣቢሉ፡ ዘብርሆን ዘጻፈፎን መደባት ኣቃኑዑ። ን2ይ ውድባዊ ጉባኤ ቅድመ-ተደላይነታቱ ኣዋዲዱ፡ ኣብ ዝተመደበሉ ግዜን ቦታን ሎሚ መዓልቲ 20 መስከረም 2017 ሰዓት 2 ድ.ቀ. ብናይ ዝኽሪ ስዉኣት መዝሙር ብጉጅለ ባህሊ ተሰንዩ ብክብ ዝበለ ድምቀትን ዓጀባን ተኸፊቱ። ቀጺሉ ዋና-ጸሓፊ ኣሰናዳዊት ሽማግለ ተጋዳላይ መምህር ገብረትንሳኤ ናይ እንቋዕ ደሓን መጻእኩም መልእኽቲ ኣቕሪቡ። ስዒቡ ድማ ኣቦ-መንበር ማእከላይ መሪሕነትን ፈጻሚት ሽማግለን ደግሓኤ ተጋዳላይ ጀማል ሳልሕ ቃል ውድብ ኣስሚዑ። ብደቂ-ኣንስትዮና ዝተዳለወ ናይ ሕብስትን ዕንባባን መኽፈልቲ ኣብ ብዝተሳተፉ መራሕቲ ሃይማኖት ተባሪኹን ተቖሪሱን ንኩሎም ዕዱማት ኣጋይሽን ኣባላት ጉባኤን ብእልልታን ብጨብጨባን እናተሰነየ ተዓዲሉ። ካብኡ ቀጺሉ ክሳዕ 19 ዝኾና ዝተፈላለያ ውድባትን ሰልፍታትን ማሕበራትን ናይ ሰናይ ደገፈን መልእኽቲ ኣመሓላሊፈን። ኩሎም እቶም ዝቐረቡ መልእኽትታት ብጽማቝ ትሕዝቶታቶም ሓቢርካ ናብ ቀዳማይ ጸላኢ ጉጅለ ህግደፍ ምቕናዕ ዘተኮሩ ኢዮም ነይሮም። ካዚኣተን 8 ዝኾና ውድባት ብኣካል ክርከባ እንከለዋ፡ እተን ዝተረፋ 11 ከኣ ብኣካል ዘይተረኽባ እየን። ኣብ መንጎእቲ መደብ ብክፍሊ ባህሊ ደግሓኤ ዘዳለወቶ እዋናዊን መሳጢን ናይ መዛናግዒ ደርፊታትን ሙዚቃታትንን ቀሪቡ ኢዩ እቲ ናይ ቀዳማይ መዓልቲ 2ይ ጉባኤ መኽፈቲ ስነ-ስርዓት ተኻይዱ።
182
ዛሬ በሀገራችን ጥቂቶች ከብረው በናጠጡበት፣ብዙሃኑ በኑሮ ውድነት በሚቆላበት ሀገር፣ተማሪዎች በረሀብ ክፍል ዉስጥ በሚወድቁበት , የጦርነት ከበሮ በሚጎሰምበት,…. ወዘተ መደነሱ ኣንሶ ዳንሳችንን አዩልን ብሎ በኣደባባይ መውጣት ሊያሳፍረን ,ሊያመን ይገባል።
183
<<<እኔ የምለው ትግሪኛ ጨፍረው ኤርትራውኛ ነው ከተባለ…ዶርዝኛ..ከንባትኛ.. አገውኛ ጨፍረው ቢሆን ጅቡቲኛ ሊሆን ነበር ማለት ነው? ። "ኦቦ ባራክ ሁሴን ኀይለመለስ የብሄሮችን ጭፈራ/ውዝዋዜ እገልፃለሁ ብለው ከመብዛቱ የተነሳ ተምታታባቸው አለ" እኛ የምንለው 'ብዝሃነታችን ውበታችን ሆኖ በእኩልነት በአንድነት ጥንካሬአችንም ከሌሎች ሀገራት የበላይንታችን ማረጋገጫ ነው። ከታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ ወደ ገዢ ፓርቲ በጣም ዝቅ ያለ! ብዙ አስፎጋሪና አሰቃቂ የእንግዳ አቀባባል ቢሆንም … እንደአቅሚቲ ካስጨፈረና ካሳቀ እዚች ዳንስ ላይ አንድ ሁለት ጠሽ! ጠሽ! አጆሃ… ቢባል ይበልጥ አድናቆት አትርፎ ኢንቨስተር ይጎርፍ ነበር። የአማራ ገዢ መደቦችና ጠባቦች እጅግ አርገው የሚፈሩት ጉዳይ ቢኖር ትግራይና ኤርትራ አንድ የሚያረግ ነገር ነው። ስለዚህም አንዱን ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ፣ ሆን ብሎ ለማሳሳትና ለማደናገር መሞከር እንደስልት ይጠቀሙበታል። “በሬ ከአራጁ ይውላል……….” እንዲሉ ትምክህተኞች፣ ሻእብያ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያደረሰው እልቂትና ውድመት አሁንም አልሞ የተነሳው ከፋፍሎ ይችን አገር የማጥፋት ሴራና እንቅስቃሴ ዘንግተው ከኤርትራ ሕዝብ ይልቅ ሀገር ከሃድዎቹ ድያስፖራዎች ለኢሳያስ አፈወርቂ አፈቀላጤና ጠበቃ ሆነው በየኢንተርኔቱ ሲዘላብዱ በየስደት ከተሞቻቸው ሲጮሁ ይታያሉ። አልያማ የግዕዝ፣ የቅኔ፣ የዜማና ሌሎችም ያልተበርዙና ያልተከልሱ ባህሎች መፍለቅያ የሆነችው ትግራይ እንክዋን ለራሷ ለሌሎችም ትተርፋለች፣ተርፋለችም።
184
አንደኛ ባለፉት 20 ምናምን ዓመታት በተለይም ደግሞ ባለፉት 10 ዓመታት በሃገራችን የከፋና ስር የሰደደ የመልካም አስተዳደር እጦት የተንሰራፋውና ሃይ ባይ ያጣበት ክልል ቢኖር ቁጥር አንድ ኦሮሚያ ክልል ነው። ይህ በመጀመርያ መጤዎች በሚባሉ ዜጎች ላይ ሲደርስ የነበረ የመብት መጏደል አድማሱን አስፍቶ በራሳቸው ቋንቋ ተናጋሪ ላይም በሰፊው ሲተገበር ሃይ የሚል አልተገኝም። ምክን ያቱ ደግሞ እንዴት ራሳችን በራሳችን እያስተዳደርን መብታችን ተነካ ብንል የነፍጠኛ መሳቂያ እንሆናልን ከሚል ፍራቻ። አንድ ወዳጄ ያለኝን ላካፍላችሁ። “በዕውነቱ በተሽከርካሪ ጉዳይም ይሁን በሌላ ምክን ያት ኦሮሚያ ላይ ከመታሰር ኬን ያ ወይ ሱዳን መታሰር ይሻላል”. ጛደኛዬ ሰላምታዬ ይድረስ ህ። ሁለተኛ የአ/አ ማስተር ፕላን ቢስፋፋና አ/አ ዙሪያ ያሉ ከተሞች በፌደራሉ ስር ቢጠቃለሉ የፈረንጅ ላማቸው የሚነካባቸው መሆኑን የተረዱት የአካባቢው ሹማምንትና ካድሬዎች እንጂ ነዋሪው ወይም ገበሬው አይደለም። ሰለዚህ አመፁ በህዝቡ በኩል ያንገፈገፈው አስተዳደራዊ ጋጠወጥነትን ለመገላገል ሲሆን የኦሮሚያ ሹማምንቶች ደግሞ የተደቀነባቸውን ከዘረፋ ነፃ ክልል ለመቀልበስ የሚደረግና ተመሳሳይ ባልሁኑ ፍላጎቶች ተደጋግፎ የቆመ አመጽ ይመስለኛል። መፈት ሄው ደግሞ “……ይህ የነፍጠኛና የትምክተኞች ሴራ ነው….” የሚለውን የ 30 ዓመተት መዝሙር ተወት አድርጎ ኦሮሚያ ላይ ታላቅ ፖለቲካዊ ውይይት, ለዘብተኛ ኦነግን ጨምሮ ማድረግ ያስፈልጋል።
185
ተክሎች, ቁጥቋጦዎች, ሣሮች እና ዛፎች - ሁሉም ውብ ተፈጥሮአችን ናቸው. ለብዙ ሰዎች, በ 21 በለቀቀ የየዕለት ኑሮ ጭምር ውስጥ እንኳን, የውበት መግለጫ እና ዘና ያለ አካባቢን ይፈጥራሉ. ሴንቸሪ. የፕላኔታችንን ትላልቅ ከተሞች ተመልከት. በኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ እንኳን በአንዳንድ መልኩ "የሁሉም ታላላቅ" እናቶች "እናት" በካንቶን ፓርክ ቅርጽ ከፍተኛ የደህንነት ስሜት ይኖረዋል. በዓለም ውስጥ በጣም ታዋቂ የሆኑ ከተሞች በአንዱ ውስጥ ትልቅ ቦታ አንድ oversized መናፈሻ የሚያገለግል ሲሆን በዚህም ቢሮዎች በበረቶችና የሚሆን ተጨማሪ የግንባታ አካባቢ ጋር ያዳርሳሉ ነው መሆኑን, ዕፅዋት እና ተፈጥሮ ያለውን አስፈላጊነት በጥቅሉ ያሳያል. ነገር ግን ከኒው ዮርክ ከተማ ወደ አገራችን እና ወደ ሀገራችን መንደሮች መመለስ. ብዙ ሰዎች ለአንድ ቤት ወይንም ቤት በሚፈልጉበት ጊዜ ለአትክልትና ለአረንጓዴ አካባቢ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያበረክታሉ. ከዚህ በበለጠ ማድመቅ በአትክልት ቦታው መካከል በጣም ምቾት አይሰማዎትም, በየቀኑ የጭንቀት መንፈስ ያሳዝናል. ነገር ግን የበጋው ብቻ ሳይሆን ልባችን በፍጥነት እንዲመታ ያደርገዋል. በየወቅቱ የራሱ የሆነ ውበት እና ማራኪ አለው. በበረዶ ውስጥ የሚገኙት ሜዳዎች እና ዛፎች በክረምት ወቅት ቢጫ, ብርቱካናማ እና ቀይ ቀለም ይዘው ይከተላሉ. ቀኖቹ እንደገና ሲሞቁ, ከዛፎቹ ዛፎች መካከል የመጀመሪያዎቹ ዐበቦች ተክሎች እና የመጀመሪያዎቹ ተክሎች ውበታቸውን ለማሳየት ይጀምራሉ. እናም በአራቱም በግራችን ውስጥ እንኳን, ተፈጥሮአዊ ተፈጥሮን ለመቀበል እንቸኩላለን. በውቅያኖሱ ውስጥ ወደ ታች የፓምፕ አናት ባሉት የውኃ ተክሎች ውስጥ በሚገኙ ትናንሽ ተክሎች አማካኝነት እያንዳንዱ ሰው እያንዳንዳችን በእራሳችን ቤት ውስጥ ተክሎች አሉት. በተፈጥሮ ላይ ሙሉ በሙሉ ተፈጥሮአዊ እጽዋት ቅርጻቅር ቢመስሉም, ጥቂቶች ብቻ ነን ያለነው. ለምንም ነገር አይደለም, ብዙ የመስታወት ፎቶዎች በተጨማሪ በቀለማት ውስጥ ተፈጥረዋል. ይሁን እንጂ ውብ የሆነውን ተፈጥሮአችንን የሚያስተጓጉል ምስሎች እንኳን, ልዩ የሆኑ የይቅርታ ጥያቄዎችን የሚያቀርቡ እና በአብዛኛዎቹ አፓርታማዎቻችን ውስጥ ብቻ አይደሉም. በተለይም በኮምፒዩተር ወይም በስልክ ስዕላት ፎቶዎች ላይ የሚያምሩ ዕፅዋቶቻችን እና ዛፎቻችን ለመጠቀም በጣም ደስተኞች ናቸው. እርግጥ ነው, ፎቶዎች ትክክለኛውን ተፈጥሮ ሙሉ በሙሉ መተካት አይችሉም. በተፈጥሮዎቻችን ውስጥ የተለያየ ቀለምና የተለያየ ባህላዊ ዕይታ ማየት ከፈለጉ ንጹህ አየር ውስጥ መግባት አለብዎት. ይሁን እንጂ በጣቢያችን የሚገኙ የፍራፍሬ ፎቶዎች ለቀዝቀዙ እና ለክፉዎች ወቅቶች ተስማሚ ናቸው እንዲሁም በገጠር ውስጥ የማይኖሩ ትልቋ ከተማዎችን ለሚኖሩ ሰዎች ትንሽ የሆነ ተፈጥሮን ያመጣል. ስለ ልጆች | የከተማዋን ወንዝ በመጫወት ላይ & አብነቶች | ጀርመን 16 states | የአሜሪካ ግዛቶች | ወላጅ እና አፍቃሪ ሁን | ሳውና | አብረው ገላዉን ይውሰዱ | ግጥም ግጥሞች | ጡት ማጥባት ሌጅ | ክትባት አደረገ | የተረቱ ጥያቄዎች | ኦርኪድ | በሰደድ | የፀሐይ ግርዶሽ | የውሃ ዑደት | የህጻናት ጉዳዮች | የዓለም ካርታ | ይህ ድር ጣቢያ ኩኪዎችን ለድር ጣቢያ መዳረሻ / የገበያ ትንተና ይጠቀማል. ድር ጣቢያውን መጠቀም በመቀጠል በዚህ አጠቃቀም ይስማማሉ. ስለ ኩኪዎች እና ለመቃወም ስለሚኖረው አማራጭ መረጃ
186
citepa - በፈረንሳይ ውስጥ በመሬት ውስጥ ብክለትን ያስከትላል - የጂኦፖሊቲክስ እና ቅሪተ አካላት ኃይል, ለኮምፒዩተር, ለዓለም አቀፍ ሙቀት መጨመር, ጤና እና አካባቢ, አውርዶች ይህ ሪፖርት በሜትሮፖሊታን ፈረንሳይ ውስጥ የከባቢ አየር ልቀት ክፍፍል ዘገባዎችን ያቀርባል. መርሃግብሮቹ በመምሪያው እና በክልሉ ቀርበዋል. እንደዚሁም በጠረጴዛዎች እና ካርታዎች መልክ ለህዝብ እና አካባቢ ሪፖርት ተደርጓል.
187
ብሓፈሻ ኣብ ካልኣይ-ኪናት ዓለም ፣ ብፍላይ ድማ ማሕበርነታዊ ሰልፊ ኣዶልፍ ሂትለር ፖሎቲካዊ ስልጣን ኣብ ሃገር ጀርመን ጭቢጡ ንህዝቢ ጀርመን፣ ህዝቢ ኣይህዱን ህዝቢ ኤዉሮጳን ኣብ ዘህልቀሉ ዝነበረ እዋናት፣ ትዕዝብቱ ኣብቲ ዝነበረ ኩነታት ንምግላጽ ዝሃቦ መግለጺ እዩ። እዚ መግለጺ እዚ ስቕታ ማዕረ ክንደይ ኣህዛብ ከተህልቕ ከምትኽእልን፣ ሰብ ክብደል እንኮሎ እንተድኣ ኣጽቂጥካ፣ ከም ኣታዓድላ ዋንጫ ናባኻ ክበጽሓካ ምኻኑን፣ ሽዑ ድማ ዓገብ ኢሉ ዝዛረበልካ ሰብ ከምዘይርከብ ንምጡቋም ዝሓለነት መግለጺ እያ። ስቕታ ኣዝዩ ሓደገኛ ማሕበራዊ ሕማም እዩ። ንስቕታ ከም ልቦና ገይሮም ዝገልጽዋ ሰባት ክርከቡ ከምዝኽእሉ ዘጣራጥር ኣይኮነን፣ የግዳስ ስቕታ ክስበርን ክትርባዕ ዘለዎ ሓደገኛ ማሕበራዊ ሕማም እዩ። እዚ ኩሉ ግፍዕን ሓሰረ መከራ ወሪድና ዘሎ ኤርትራዉያን ካብ ስቕታና ዝነቀለ እዩ። ክሳብ ስቕ ክንብል ዝመረጽና ድማ ብእብረ ክንዳሃኽ ምኻና ፍሉጥ እዩ። 21 ጥሪ 2013 ኣብ ከተማ ኣስመራ/ ፎርቶ ብናይ ምክልኻል ሓይልታት ኤርትራ ፈተነ ወትሃደራዊ ዕልዋ ምስተጋህደ፣ ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ሒቕታ ጎሲዖም እዮም። እቲ ጉሳዕ ድማ “እስላማዊ ምትእኽኻብን እስላማዊ ስጉምቲ ምኻኑ እዩ”። እዚ ሒቕታ እዚ ኣብ ዉሽጥ ኤርትራ ንኹሉ ዜጋ ኣብ ደዉታ ምፍጣጥ ኣእትዩ ከምዝነበረን፣ ብቅጽበት ህዝቢ እዉን ከምዝነጸጎ ዝራጋገጽ ሓቂ እዩ። ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ከምዘይተዋጽኦም ኣብ ዝገምገምሉ እዋናት፣ ዘረብኦም ኣዲቦም ኣብ ምእሳር ኣትዮም። መብዛሕትኦም ዝተኣስሩ ላዕለዎት ወትሃደራዊን ሲቪላዉን ሰብ መዝታት ድማ ምእመናን እስልምና ከምዝኾኑ ዘካትዕ ሕቶ ኣይኮነን። ዝነበሮም ጽፍሕታት፣ ዝነበሮም ኣራኣእያን ተራን፣ ኣቀዲሞም ዝተዛረብዎን ዝበደልዎ….ወ.ዘ.ተ ብዘየገድስ፣ ክሳብ ናጻ ቤት ፍርዲ ንመእሰሪ ጉዳዮም መርሚሩ ገበነኛታት ወይ ንጹሃት ዘይበሎም፣ እዞም ምስ ናይ 21 ጥሪ 2013 ምትእስሳር ኣለኩም ተባሂሎም ተኣሲሮም ዘለዉ ዜጋታት ናይ ሕልናን ፖሎቲካን እሱራት እዮም። ኩሎም ናይ ሕልናን ፖሎቲካ እሱራት ድማ ብዘይዉዓል ሕደር ክፍትሑ ከምዘለዎም ህዝቢ ኤርትራ ክጠልብን ስቕትኡ ክሰብር ይግባእ። ሕጂ ድማ ኣስላም ዶ ክሪስትያን ዝብል ምህዞ መጺና። ሓደ ሃይማኖት፣ ሓደ ኤትኒክ-ጉጂለ፣ ሓደ ዜጋ…ወ.ዘ.ተ ክብደል እንኮሎ፣ ዓገብ ዘይንብል እንተ ኼና ከም ሃገርን ህዝብ ክንቕጽል ኣይኮናን። ምኽንያቱ ከም ኣታዓድላ ዋንጫ ናብ ኩላህና ብእብረ ክበጽሓና ስለዝኾነ፣ ከም ሕብረተሰብ ባዲምና ክንተርፍ ኢና። ስለዚ ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ንኩሎም ኣቀዲሞም ድሒሮም ዝተኣስሩ ናይ ሕልናን ፖሎቲካን እሱራት ብዘይ ገለ ቅድመኩነት ክፈትሕ፣ ህዝቢ ኤርትራ ከቢድ ጸቕጢ ክገብር ይጽዉዕ ኣሎኹ። እዞም ሕጂ 21 ጥሪ 2013 ምትእስሳር ኣለኩም ተባሂሎም ተኣሲሮም ዘለዉ ዜጋታት ንሙሉእ ዕድሚኦም ከም ሃገራዉያን፣ ዕልመናዊ ፖሎቲካዊ እምነት ዝነበሮሙን፣ ንዕልመናዊ ፖሎቲካዊ ስርዓት ኣብ ኤርትራ ንምርግጋጽ ዝተቓለሱ እዩም። ከምኡ ስለዝነበሩ ድማ ኣብ ዝላዓለ ፖሎቲካዊ ስልጣን ስርርዕ ህ.ግ.ደ.ፍ ተመዲቦም ክነጥፉ ጸኒሖም። ሕጂ ብሃንደበት ኣብ እስላማዊ ሃገራዉነት ክኣምኑን፣ ነዚ ስነሓሳብ ከዕዉቱ ክጥርነፉን ክነጥፉን ኣይክእሉን እዮም። ብምንም ተኣምር ኣብ ሓደ ካልኢት ዝቅየር ፖሎቲካዊ እምነት ድማ የሎን ብሕጂ እዉን ኣይክህሉን እዩ። ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ከምኣመሉ ብቲሒም-ቲሕም ብዛዕባ እዞም ምስ 21 ጥሪ 2013 ምትእስሳር ኣለኩም ተባሂሎም ተኣሲሮም ዘለዉ ዜጋታት፣ ዝነዝሖ ዘሎ ወሬታት ሰሚዔዮ ኣሎኹ፣ ካብ ባሃሊኡ ደጋሚኡ ስለዝኾነ ግን ንጊዚኡ ትም መሪጸ ኣሎኹ። ማዓንጣ፣ ፖሎቲካዊ መትከላትን ሓቂ እንተሃሊዎም ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ሃየ ንህዝቢ ኤርትራ መግለጺ ይሃብሉን፣ ንቅዩዳት ድማ ኣብ ናጻ ቤት ፍርዲ ጠበቅኦም ሒዞም ነብሰም ዝካለኸልሉ ባይታ ይፍጠር። ክፈጥር ዘኽእል ቅርጻ፣ ፖሎቲካዊ ትሕዝቶ፣ ፖሎቲካዊ መትከል….ወ.ዘ.ተ ስለዘይብሉ ግን ፈጺሙ ክገብሮ ኣይኮነን። ብሕቡኡ ይኹን ብቕሉዕ ኣብ ዉሽጥ ደምበ ተቓዉሞ ይኹን ኣብ ደንበ ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ፣ ንገሌና እናንኣደ፣ ንዝተረፍና እንዳካፈኤ ዘዋስን፣ ዘካፍእ፣ዝንጽልን ዘጸልምን ሃይሞኖታዉን ኤትኒካዊን ሓዘል ናይ ታሪኽን ተረኽቦን ጠመተን ኣራኣእያ ዓይነታዊ ኣብነት ኣብ ምፍሓቕ ማሕበራዊ ክብርታትናን፣ ምድኻም ሲቪካዊት ሃገር ኤርትራ ዘናጻጸረ ፍጻሜን ተግባርን እዩ። ኤርትራ ከምሓንቲ ጽንዕቲ ሲቪካዊት ሃገር ዘብላ ኤትኒካዊ-ጉጂለ፣ ሃይሞኖታዊን ሰብኣዊ ምክብባርን ምጽዉዋር ክብርታት ዝዉንን ሕብረተሰብን ሃገር ብምኻና እዩ። ነዚ ንመዋእላት ሕብረተሰብ ኤርትራ ዝወነኖ ማሕበራዊ ክብርታትን ፍሉይ ሕላገታት (መለለይ) ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ክፈግርዎን ክሰብሩዎ ካብዝነቕሉ ክልተ ወሎዶ መመላእታ ወሲዱ ኣሎ። እዚ ማሕበራዊ ክብርታት እዚ እንተተፈጊሩ፣ ኤርትራ ናይ ዝኣሳስራ ዝይብላ እኽብካብ ጂኦግራፊካዊ ቀጽሪ እያ። ሲቪክ ኤርትራን ኤርትራዉነትን ካብ እኩብ ድምር ናይ እስላምን ክርስትያን ንላዕሊ ብማሕበራዊ ክብርታቱ ዝልለ እዩ። ከምኡ ስለዝኾነ ንማሕበራዊ ክብርታትና መታን ክንሕሉ ስቕታና ክስበር ኣለዎ። ኣንካይዶ ብዕስለ፣ ሓደ ዉልቀ-ዜጋ ክብደል እዉን እንተሪኢና ዓገብ ክንብል እንተዘይክኢልና ዝለመስና ሕብረተሰብ ኢና። መዛዘሚ ፣ ሃይለ፣ ተስፋጋብር፣ ቦኽረጼን….ወ.ዘ.ተ ተኣኻኺቦም ለዉጢ ከምጹ ስለዝሃቀኑ መስቀላዊ ጥርኑፉነት ዘብሎም ምኽንያት የሎን። ዓብደላ፣ ሙስጦፋ፣ ሳልሕ…ወ.ዘ.ተ ተኣኻኺቦም ለዉጢ ከምጹ ስለዝሃቀኑ እስላማዊ ጥርኑፉነት ዘብሎም ምኽንያት የሎን። ሓደ ምንቅስቓስ በቲ ኣብ ባይታ ዘሎ ዳይነሚክስን፣ ዝተሰከሞ ወይ ከዕዉቶ ዘሓሰበ ዕላማታት ዝግለጽን ዝልለን እዩ። ከተግብርዎ ድዮም ካየተግብርዎ ብዘየገድስ፣ ጠለቦም ነቲ ኣብ ኤርትራ ቦኺሩ ዘሎ ግዝኣተ-ሕጊ ንምርግጋጽ ስለዘንሃዩ፣ ብኡኡ ጥራይ ክግለጹን ክልለዩን ዝግባእ። ስለዚህዝቢ ኤርትራ ብሓባር “ሎሚ ስባት ክብደሉ እንኮሎዉ እንተኣጽቂጥና፣ ጽባሕ ንሕና ክንብደል እንኮሎና ዝዛረበልና ሰብ ኣይክተርፍን’ዩ!” ዝብል ጭርሖ ብምልዓል፣ ኣንጻር ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍን ተግባራቱን ደዉ ክብል ይጽዉዕ ኣሎኹ። 5. ምስ ቤተሰብካ፣ ሓዳርካ፣ ዉላድካ፣ ኣዕሩኽቱኻ ክበታቱኑኻ ይጽዕሩ። እዚ 5 ዓይነት ጸለመን ጠቀነን ተጠቂሞም እንተድኣ ዘይተዓወቱልካ ናብ ሳልሳይን ናይ መጨረስታ ገጽ ይሳጋገሩ። 4. ዕሱብ ናይ ወያኔ፣ ማእከላይ ስለላ ኣሜሪካ፣ ወይ ናይ ምዕራብ ሃገራት ዘይመንግስታዊ ትካላት…ወ.ዘ.ተ ብምባል ሓንሳብ ንሓዋሩ ንህዝቢ ኤርትራን ሃገር ኤርትራ ንምጥፋእ ከምተዓጠካ ኣምሲሎም ምስልኻ ክድዉንኻ ይፍትኑ። እዚ ሜላታት እዚ ካብ ጊሓቱ ካብ ንቃልሲ ዝተጸንበሩሉ እዋናትት ዝስራሓሉ ዝነበሩ ሕጂ እዉን እንተኾነ ዝስራሓሉ ዘሎ እዩ። 5. ኣቀዲሞም የጸልሙኻ፣ በቲ ንሳቶም ዘጸሎሙኻ ተገዚኻን ተሸምሪርካ ትኸይድ ምኻንኻ እንተተገንዚቦም፣ ካብ ዝነበረካ ሓላፍነት ክብ ዝበለ ሓላፍነትን ስራሕ ሂቦም ይምዱቡኻ፣ ግዳይ ናይ ኢሰብኣዊ ሜላታቶም ኬንካ ከም ሓደ ጊልያ ትነብር፣ ከተሕጉሶም ድማ ዘይግቡር ትገብር፣ ዘይቡሁል ትብል። በዚ ሰለስተ ገጻት መጥቕዓቲ እንተዘይተዓዊተሙልካ፣ ዓቕሚ ተቀባልነቶምን ጽልዋኻን፣ዘለኻዮ ቦታን ጊዜን ስለዝድሩቶም እንበር ሂወትካ ክወስዱ እዉን ድሕር ዝብሉ ኣይኮኑን። ሙቹኡ ቦታን ጊዝየን እንተረኺቦም ብቛጻ ይቁንጹሉኻ።ነዚ ኹሉ ዘካየዱልካ መጥቃዕትታት እንተስዒርካዮም፣ ከምዚ ዝጠልቀየ ጅርባ ለዘዝ ለዘዝ ድሕሪ ምባሎም፣ ፍላን ጊዜ ቦታን ኣይሓለወን እንበር ዘረቡኡ ወይ ተግባራቱ ቁኑዕ ነይሩ ይብሉ። ንብዓት ሓርገጽ ክነብዑ ዝጸንሑ ቶኻሉ እንታይ ቁኑዕ ኣፍሊጥዎም? ቁኑዕ ስለዝፈለጡ ዘይኮኑስ ምስ ስዓርካዮም ክጡቡሩኻ እዮም ዝፍቱኑ። ህ.ግ.ደ.ፍ ከም ፖሎቲካዊ ስርርዕ፣ ከም ኣካላዊ ፖሎቲካዊ ዉደባ፣ ከም ስነ-ኣእሙራዊ ማሕበራዊ ኣቛዉማን ስነ-ኣእሙራዊ ቅኒት ኣብ ዉሽጥ ስነ-ኣእሙራዊ ማሕበራዊ ኣቛዉማን ስነ-ኣእሙራዊ ቅኒት ኤርትራዊ ሃገራዉነትን ሓርበኝነት ዝተጸፍየ ብቀሊሉ ክትድህስሶ ዘይክኣል ቀንዲ ምንጪ ማሕበራዊ ሕማም ዝኾነ ሂወታዊ-ግዛዕ እዩ። እዚ ሓደገኛ ጃንዳ’ዚ ጥንሰ-ሓሳቡ ማካቬላዊ ፣ ሕቡሩ ሕብረ-ነፋሒቶ፣ ተግባራቱ ተግባራት ሰይጣን፣ ሃገራዉነቱ ካብ ነብሰ-ሕንከትን ነብሰ-መንነትን ዝነቕል ሕሉፍ ሃገራዉነት እዩ። ንሙኻኑ ሕሉፍ ሃገራዉነት እንታይ ማለት እዩ? ሕሉፍ ሃገራዉነት ጽቡቕ ድዩ ሕማቕ? 7. ዘገልገልካ ኣገልግል፣ ዝገበርካ ግበር ባህርያትካን ኣታሓሳስባኻ ካብ ጉጂለ መራሕቲ እታ ደዉላ ፍንትት እንተድኣ ኢልካ፣ ብባህርያት ብቅጽበት መንነትካ ምምንዛዕ፣ ኣባል ኣብ ናይ “ዘይቡሉጽ” ዝብልዎ ይሰርዑኻ፣ ቀጺሎም ንሂወትካን ሂወት ስድራቤትካ ይሃድኑኻ፣ ጸለመታት ብምክያድ ማሕበራዊ ተነጽሎ ክግጥመካ…ወ.ዘ.ተ ብምንጣፍ ዝልለ እዩ። 8. እቲ ቀንዲ “ሃገር ብኹሉ ዜጋ ትህነጽን ትምዕብል ዝብል ፖሎቲካዊ ፍልስፍና” ስሒቱ፣ ብዘይተማልኤ ጠመተ ንገዛእ ርእሱ ከም ቀንዲ ሓላይን መራሒ ሃገር ወሲዱ ከም ቀንዲ ወኪል ሃገር ኮይኑ ብምንጣፍ ዝልለ እዩ። ስለዚ ሕሉፍ ሃገርነት ኣዝዩ ሓደገኛ ንፋሽሽትነት ዝምዕብል ፖሎቲካዊ ስነ-ሓሳብ እዩ። ከምኡ ስለዝኾነ ድማ ህዝቢ ኤርትራን ሃገር ኤርትራ ኣብ ሓደገኛ ቃራና መገዲ ተሳጢሑ ዘሎ። እዚ ተረኽቦ እዚ ሩጉጽ ኣብ ባይታ እንዳሃለወ ከንሱ ጌና ንጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ዝድግፍዎ ዜጋታ ኣለዉ። እወ ኣለዉ ክሳብ ግብኣቴ ሬሳኡ ድማ ይውሓዱ ይብዝሑ ደገፍት ክህልዉዎ እዮም። እቲ ምንታይስ፣ ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ኣብ ኣባታዊ ማሕበረ-ምጣኔሃብታዊ ኣቃዉማን ኣታሓሳስባ ሕብረተሰብ ኤርትራ ስለዝነብር፣ ወትሩ ንሱ ዘንህየሉን ዝሕባኣሉን ጎዳጉድ ማሕበራዊ ድኽመታት ሕብረተሰብና እዩ። ክሳብ እዚ ድኽመታት እዚ ኣብ ሕብረተሰብና ህልዉ ዝኾነ ድማ፣ ብቀጥታ ዶ ብተዛዋዋሪ ደገፍት ክህልዉዎ ግድነታዊ እዩ። ስለዚ እቲ ቀንዲ ቃልሲ ንሕብረተሰብና ካብ ዉልቀ-ዜጋ ጀሚርካ እኹል ሓቤሬታ ብምስናቕ ዉልቃዊ-ሓርነቱን ናጽነቱን ከምዘራጋግጽ ምግባሩ እዩ። ዉልቃዊ-ሓርነቱን ናጽነቱ ዘራጋገጸ ዜጋ ካብ ሞቑሕ ኣባታዊ ኣእሙሮ ስለዝናግፎ፣ ከም በደልኡዘመናዊ ኣእሙሮ ስለዝዉንን ንዘመናዉነት ክቃለስ እዩ። ኣብ ታሪኽ ወዲሰብን ታሪኽ ፖሎቲካ ሕሉፍ ሃገርነት ወይ ደውላዊ ሃገርነት፣ሓደገኛ ዝገብሮ ካብ ናይመንነት ቅልዉላዉ ናይቶም ተኸተልቱን መራሕቱ ስለዝነቕል እዩ። ነብሰ-ሕንከታትን ናይ መንነት ቅልዉላዉ ኣብ ዘጋጥሞም እዋናት፣ ናይ ገዛእ ርእሶም መንነት ክፈጥሩ ስለዝህቕኑ ካይተፈለጦም ብቅጽበት ናብ ሕሉፍ ሃገርነት ወይ ደውላዊ ሃገርነት ስነሓስብ ብምእታዉ ሃገርን ህዝብን የፍልሱ ። ጃንዳ ህ.ግ.ደ.ፍ ብኣካልን ብኣታሓሳስባ ዝኾነ ኤርትራዊ ዜጋ ጊልያ ናቱ ክኸዉን እዩ ዝጽዕትን ዝጽዕድ፣ ንኣታሓሳስባ ህ.ግ.ደ.ፍ ብፍላጥ ወይ ብዘይፍላጥ ዘሰስን ኣታሓሳስባ፣ ተግባር፣ ምስ ዘዘዉተር ድማ፣ ጊልያ ህ.ግ.ደ.ፍ እዩ።
188
ፓርላማ ሕብረት ኣውሮጳ ኣብ ኢትዮጵያ ብዛዕባ ዘሎ ኩነታት ብፍላይ ድማ ናይ ኦሮሚያ ተቓውሞ ብዝምልከት ሓያል ውሳነ ዘድልዮ ሓሳብ ኣብ ቀረባ ኣቕሪቡ እዩ።ናይዚ ውሳነ ቀንዲ ደገፍቲ ድማ ብብዝሒ ኣባላት ኣብቲ ፓርላማ ካልኣይ ደረጃ ዝሓዘ ናይ ሶሻሊስትን ናይ ዴሞክራትን ጉጅለ እዩ። እቲ ጉጅለ ምስ ቀዳማይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ፣ምስ መራሕቲ ተቓወምቲ ፓርትታትን ስቪክ ማሕበራትን ከምኡ እውን ምስ ሰበስልጣን ሕብረት ኣፍሪካ ምዝርራቡ ሎሚ ኣማሲዩ ኣብ ዝሃቦ ጋዜጣዊ መግለጺ ሓቢሩ’ሎ። ኣብ ጉዳይ ዴሞክራስን ሰብኣዊ መሰላትን ምስ ቀዳማይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ከምዝተዘራረቡ ኣብ ፓርላማ ሕብረት ኣውሮጳ ናይ ሶሻሊስትን ዴሞክራትን ጉጅለ ፕሬዝዳንት ጃያኒ ፒቴላ ገሊጾም። ‘ቀንዲ ስራሕ ቀዳማይ ሚኒስትር ዴሞክራሲ ምርግጋጽ ከምዝኾነ ብጽኑዕ ገሊጸሎም ኣለኹ።ነጻነትን ናይ ሓሳብ ብዙህነትን ምርግጋጽን ዓብዪ መራሒ በዚ ኣንፈት እዩ ዝሰርሕ።እቶም ቀዳማይ ሚኒስትር በዚ መስመር እዚ ክሰርሑ ሓቲተዮም ኣለኹ።’ ንሶም ብተወሳኪ እቲ ውሳነ ኣብ ክልል ኦሮሚያ ንዝተኻየደ ተቓውሞ መንግስቲ ካብ መጠን ንላዕሊ ምጥቃሙ ብምንቃፍ፣ዝተኣስሩ ንክፍትሑን ዝተፈጸመ ቕትለት እውን ብነጻ ወገን ክምርመርን ይሓትት።እቲ ጉጅለ ብዛዕባ እቲ ውሳነ ምስ ቀዳማይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ምዝርራቡን ኣወንታዊ ምላሽ ምርካቡን ገሊጾም። ምስ መራሕቲ ተቓወምቲ ኣብ ዝተራኸብሉ እዋን ፓርላማ ሕብረት ኣውሮጳ ካብ ምዝራብ ዝዘለለ ዝወስዶ ስጉምቲ የለን ዝብል ወቐሳ ከምዝቐረበን እቲ ሓቂ ግን ካብኡ ዝተፈለየን እዩ ይብል እቲ ጉጅለ።
189
የታላቁ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ግንባታ ሃላፊ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ የምርመራ ውጤቱ እንደሚያመላክት ፖሊስ ገለፀ። ፖሊስ የኢንጂነር ስመኘውን አሟሟት በተመለከተ በሰጠው መግለጫ፥ ኢንጅነር ስመኘው ራሳቸውን ማጥፋታቸውን የተደረገው የምርመራ ውጤት ያመላክታል ብሏል። ኢንጅነሩ ከመሞታቸው ቀደም ብሎ ባለው ቀን ባደረጉት የስልክ ልውውጥ፥ በአብዛኛው የስንብት ይዘት ያለው መልዕክትን ከልጃቸውና ፀሃፊያቸው ጋር ተለዋውጠዋልም ነው ያለው ፖሊስ። በሞቱበት ዕለት ማለዳ ላይም ለአንደኛው ሾፌራቸው ፖስታ በመስጠት ለማን እንደሚያደርስላቸው እነግርሃለው ማለታቸውን እና ለሌላኛው ሾፌር ደግሞ ፖስታ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት እንዲያደርስላቸው መስጠታቸውም በመግለጫው ተነስቷል። በምርመራ ሂደቱ ወቅትም ከኢትዮ ቴሌኮም፣ ከመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና ከተሽከርካሪው ጋር በተያያዘም ከሞኤንኮ ጋር በትብብር መስራቱንም ነው ያስታወቀው። ይህም ያደረጉትን የስልክ ጥሪ ልውውጥና በሞቱበት ወቅት ተሽከርካሪው ሞተሩ ሳይጠፋ ተቆልፎ ከመገኘቱ ጋር ተያይዞ ያሉ መረጃዎችን ለማጣራት የተደረገ ነው ተብሏል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ከሞታቸው ጀርባ ያሉ ጉዳዮችን የምርመራ ቡድኑ እያጣራ መሆኑን ጠቅሶ፥ ሙያዊ በሆነ መንገድ የሚካሄደው ምርመራ እንደተጠናቀቀም ዝርዝር ጉዳዮች ይፋ ይሆናሉ ብሏል። ዝርፊያው ከውጭ ሃገር በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ ለመገኘት የመጡ ዘመዶቻቸው እቃዎቻቸውን ባስቀመጡበት ክፍል ስለመፈጸሙም ጠቁሟል፤ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በመጥቀስ። በተያያዘ ዜና በሰኔ 16ቱ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በመስቀል አደባባይ ስለተፈጸመው የቦምብ ጥቃት አሁን ላይ ምርመራ እየተደረገ ከመሆኑ አንጻር ዝርዝር መረጃ እንደማይሰጥም አስታውቋል።
190
ዶ/ር ዐቢይ ጠ/ሚ ሆኖ ከተመረጠ በኋላ በበጎ የሚነሱና አንዳንዴም በዚህ ፍጥነት ይሆናሉ ተብሎ የማይጠበቁ ነገሮችን አድርጓል፤ የለማና የገዱ ከእሱ ያልተናነስ አስተዋፆ ሳይዘነጋ። ከእነዚህም ውስጥ ጎልተው የሚወጡት ስለኢትዮጵያዊነት መናገር እንደ ወንጀል መቆጠሩ ቀርቶ ሊኮራበት የሚገባና ብዙ ዋጋ የተከፈለበት መሆኑን ማሳየቱ፤ በኦሮሞ ወገኖቻችን ዘንድ የነበረውን አንዳንድ ጥርጣሬ አስውግዶ ኦሮሞ ከሌላው ሕዝብ እኩል መሥዋዕትነት ከፍሎ ባቆያት አገር ውስጥ ሆኖ የፍትሕና የእኩልነት ጥያቄውን ማስመለስ እንደሚችል ማሳየቱ፤ በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ ለእስርና ለእንግልት የተዳረጉ ወገኖቻችንን ከእስር እንዲፈቱ ማድረግ፤ ለዚህም አንዳርጋቸው ፅጌን ከመፍታት የበለጠ ምንም ዐይነት ማስረጃ አያስፈልግም። አንዳርጋቸው ምንም እንኳን ምርጥ የፍትሕና የእኩልነት ታጋይ ቢሆንም፤ ከመረጠው የትግል መንገድ አንጻር እንዲፈታ መደረጉ በቀላሉ ሊታይ አይገባውም። ለለውጥ ያለውን ቁርጠኝነት ያመላክታል። ቂመኞቹ አሁንም ከአገር አንጋግተው ሊያባርሩት ሲያሴሩ ዶ/ር ዐቢይ በክብር ቤተመንግሥት ጠርቶ በማናገሩ ያልተደመመ ያለ አይመስለኝም። የታሰሩትን ከመፍታት በተጨማሪ በተፈበረከ የአሸባሪነት ክስ ለስደት የተዳረጉ ምርጥ ኢትዮጵያዊያንን ክስ ማንሳትና ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ ማቅረቡ ሌላው ወሳኝ እርምጃ ነው። በዚች ሁለት ወር ውስጥ ከአደረጋቸው ንግግሮችና ተግባራት ዶ/ር ዐቢይ እንደ ግለሰብ ቅን አሳቢ ኢትዮጵያዊና ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው መረዳት ይቻላል። የኢሕአዴግ ቡራኬ የማያስፈልጋቸውና አስተዳደራዊ የሆኑ አንድ ጠ/ሚ በራሱ ሊያደርጋቸው በሚችላቸው ነገሮች ላይ እያሳየ ያለው ይህንኑ ነው። ከፍላጎት ከቅን አሳቢነትና አስተዳደራዊ የጥገና ለውጥ ከማድረግ በዘለለ የሚመራውን ድርጅት አሳምኖ የፖሊሲና የሕግ ለውጥ የማድረግ ሙሉ ሥልጣን አለው ወይንስ የለውም የሚለው በእስከ አሁን አካሄዱ በተደሰቱ በርካታ (እኔን ጨምሮ) ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ተደጋግሞ የሚነሳ ጉዳይ ነው። የዚህ ጥያቄ መልስ በሂደት የሚታይ ቢሆንም፤ አሁን እየተደረጉ ያሉ ነገሮች ከሞላ ጎደል (በንግግር ደረጃ እንኳን የፖሊሲ ለውጥ ሃሳብ አለመቅረብ) ጥገናዊ የአስተዳደር ለውጥ መሆናቸው ሲታይ ሥልጣኑን ለመጠቅለል ያላለቀ ውስጣዊ ትግል እንደሚጠብቀው መረዳት ይቻላል። በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሥልጣን ከመጣበት መንገድ አንጻር ከበቂ በላይ እንቅስቃሴ ማድረጉን ግን መካድ አይቻልም። በአሁኑ ሰዓት ዋናው ቀም ነገር መሆን ያለበት ያለውን ሥልጣንስ በአግባቡ እየተጠቀመው ነው አይደለም የሚለው ነው። የእሱን ወደ ሥልጣን መምጣት የተቃወሙ አካልትን ብዙም ሳያስከፋ የራሱን የድጋፍ መሰረት ለማስፋትና ለማጠናከር እየተጠቀመበት ይመስላል። ከዚም አንጻር ድጋፍ የሚጨምሩለትን ኃይለማርያም ደሳለኝ ለዓመታት ያላደረጋቸውን ነገሮች በሁለት ወር ውስጥ አድርጓል። የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ በሕዝብ ኃይል ወደ ሥልጣን የመጣና አሁንም ከፍተኛ ድጋፍ ያለውን ሰው መሉ ሥልጣን አይኖርህም የሚል ሥርዓት ሊኖር አይችልም። አብዛኛው ሕዝብም የለውጥ ሂደቱን ለማስቀጠል ጊዜና ድጋፍ ሊሰጠው እንደሚገባ ይስማማል። እስከ አሁን የተደረጉ በጎ ጅማሬዎች እውነተኛ ፈተና የሚጠብቃቸው በቀጣዩ ምርጫ ነው። ከሁለት ዓመት በኋላ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው አገር አቀፍ ምርጫ ዶ/ር ዐቢይና የለውጥ ኃይሉ የሚፈተኑበት የመጀመሪያ መድረክ ይሆናል። ከምርጫው ጋር በተያያዘ የሚከተሉትን እናያለን፤ የመጀመሪያው ፈተና የሚሆነው፤ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ሁኔታዎችን እናመቻቻለን ተብሎ የተገባውን ቃል ማክበር አለማክበር ሲሆን፤ ለዚህ እንደጥሩ ምልክት ሊታዩ የሚችሉ ነገሮች ተደርገዋል። ከእነዚህም መካከል ፖለቲከኞችን ከእስር መፍታት፤ የፖለቲካ መሪዎችን ቤተመንግሥት ድረስ ጋብዞ ማናገር፤ ለዓመታት አሸባሪ ተብለው በስደት ሲኖሩ የነበሩ የፖለቲካ መሪዎች ወደ አገር እንዲመለሱ መፍቀድ። እነዚህ በሙሉ እንደ መልካም ጅማሬ የሚታዩ ሲሆን፣ ዋናው ፈተና ግን፤ በዴሞክራሲያው ለውጥ ተስፋ ቆርጠውና ተገደው መሣሪያ ያነሱትንና ሌሎችም በስደት ያሉ ፖለቲከኞችን በአገር ውስጥ በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ። ለዚህም በተናጠል ከእያንዳንዱ ቡድን ጋር ድርድር ማድረግ ሳያስፈልግ፤ የአገራችን ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ማንኛውም አካላት በነጻነት የመንቀሳቀስ ዋስትና መስጠትና ምርጫ ቦርድን ገለልተኛ እንዲሆን ማድረግ። ይሄ ካልተደረገ ዞረን ዞረን እዚያው ነው የሚሆነው። እውነተኛ የውድድር መድረክ የሚፈጠር ከሆነ ቀጣዩ ጥያቄ የሚሆነው ምርጫው ቀድሞ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መካሄድ አለበት ወይንስ ቢራዘም ይሻላል የሚለው ይሆናል። ሁለት ዓመት ብቻ የቀረው ምርጫ ለአዲሱ አስተዳደርም ይሁን ለዓመታት ተገፈተው ለኖሩ ተፈካካሪ ፓርቲዎች በቂ የመዘጋጃ ጊዜ አይሰጥም ብለው የሚከራከሩ አሉ። አገሪቱ ላለፉት ሁለት ዓመታት ካሳለፈችው ቀውስ አንጻር በቂ የማረጋጋት ሥራ ተሠርቶ ሙሉ ፊትን ወደ ምርጫ ማዞር ቀላል አይሆንም። ከሁሉም ወገን በኩል በደንብ ካልተያዘ ለሌላ ቀውስም ሊጋብዝ ይችላል። ከዚህ በተጨማሪ ያደፈጡ ወያኔዎች በምርጫ ሰበብ ገና ኦሕዴድና ብአዴን የጠነከረ ድጋፍ ከመፍጠራቸው በፊት አዳክሞ ከጨዋታ ውጭ የማድረግ ስጋት አለ። በሌላ በኩል ደግሞ የለማና የደጉ ቡድን አሁን እያገኙ ካለው ድጋፍ አንጻር የምርጫ ጊዜው ማጠር እንዲያውም እነሱን የበለጠ ይጠቀማሉ የሚሉ አሉ። ምርጫው ከሚካሄድበት ሁኔታ ባልተናነሰ መቼ የሚለውም ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ምርጭው ተራዘመም አልተራዘመም በፓርላሜንታዊ ሥርዓት መሪዎችን በምትመርጥ አገር ውስጥ የግለሰቦች ተወዳጅነት የራሳቸውን የመመረጥ ዕድል ከማስፋት ባለፈ የሚመሩትን ፓርቲ ለውጤት ማብቃታቸው አስተማማኝ አይደለም። በኢሕአዴግ የ27 ዓመት የሥልጣን ጊዜ ተራውን እየተጠበቀ በደል ያልደረሰበት የሕብረተሰብ ክፍል አይኖርም። በዚህም ምክንያት ሕዝቡ መጠነኛ የሆነ ነጻነት ቢሰጠው ተፎካካሪ ፓርቲዎችን ከመምረጥ ወደ ኋላ አይልም። ለዚህም ጥሪ ምሳሌ የሚሆነው በ97ቱ ምርጫ የአርከበ ተወዳጅነት ኢሕአዴግን ከቅንጅት ማዕበል ሊያድነው አለመቻሉ ነው። ቀጣዩ ምርጫ አዲሱን አስተዳደር መጀመሪያ የሚጠበቀው መሰናከል ሲሆን፣ ምርጫው የሚካሄድበት ሁኔታና ጊዜ በከፍተኛ የሕዝብ መሥዋዕትነት የተገኘን የተስፋ ብልጭታ እንዳያጨልም ሥልጣን ላይ ያለው ፓርቲና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ለአጭር ጊዜ የሥልጣን ሽሚያ ሳይሆን፤ ዘለቄታዊ ለሆነ ዴሞክሪያሲያዊ ሥርዓት ግንባት ሊጠቀሙበት ይገባል።
191
ለውጢ ኩነታት አየር ኤል-ኒኖ ንምብራቕ አፍሪቃ የንጸላልው።ንውጺኢት እዚ ክሊማዊ ለውጢ ዝተፈላለዩ ምድላዋት ካብ ኻልእ እዋን ንላዕሊ ቀጺሉ’ሎ።መንግስቲ ኡጋንዳ ድሮ ኣጋጢሙዎ ንዘሎ ለበዳ ኮሌራ ከምኡ እውን ክስዕብ ንዝኽእል ከቢድ ውሕጅን ምንሽሕታት መሬትን እናተዳለወ ይርከብ።ድኻታት ሰባት ዝነበሩሎም ከባቢታት ዝዓበየ ሓደጋ ኣብ ቅድሚኦም ይጽበዮም’ሎ። ኡጋንዳ ኣብ ውሽጢ 20 ዓመታት ሪኣቶ ዘይትፈልጥ ኣዚዩ ተቐያያራይ ኩነታት ኣየር ገጢሙዋ’ሎ።ምኽንያቱ ድማ ብሰንኪ ኤል-ኒኖ ዝተፈጥረ ምልውዋጥ ኩነታት ኣየር ዓለም እዩ።ኣብ ዝባን ወይ ኣብ ልዕሊ ፓስፊክ ውቂያኖስ ብዝፍጠር ዋዒ ነቲ ልሙድ ናይ ንፋስ ኣንፈት ክቕየር ከሎ እዩ ዝፍጠር ኤል ኒኖ። እቲ ትንተና ኣብ ኣመዓባብላ ኤል-ኒኖ ዝተመስረተ ከምዝኾነ ዝገለጹ ጋድፍረይ ኤል-ኒኖ ኣይሞተን ቀጺሉ እዩ ዘሎ ኢሎም። 'ኤል-ኒኖ ምትርንዑ እንተቐጺሉ ኣብ ኡጋንዳ ዝናብ ዘይወቕዓሎም ጥርን ለካቲትን እውን ዝናብ ክወቅዕ እዩ’ይብሉ ንሶም።ብምስዓብ 'ኣብ ካልኦት ከባቢታት ድማ ኤል-ኒኖ ምስ ዋዕን ደረቕን ኩነታት ኣየር ይተኣሳሰር።ኣብ ቀርኒ ኣፍሪካ ግን ኤል-ኒኖ ከቢድ ዝናብ ምስ ምውቃዕ ዝተኣሳሰረ እዩ።’’ኢሎም
192
ይህ የሚከተለው መረጃ ከመሳሪያው አምራች፣ ከሶፍትዌር ጫኝ ወይም ከ microsoft ያገኙትን ለ windows አብነት የሚተገበር ለ windows ስርዓተ ክወና ሶፍትዌር ፈቃድ ውሎች እንደ ጭማሪ የቀረበ ነው።
193
ህግደፋውያን ሻዲኖም፡ ኣብ ልዕለና ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ሸይኖም። ንሕና እቶም ህዝቢ ድማ፡ እንተገረፍናኩም፣ እንተጠመኹም እንተጸማእኩም፣ እንተዓረቕኩም እንተሓመምኩም፣ እንተተጸረፍኹም እንተተኸላበትኩም፣ እንተተጨልገምኩም እንተተቐጥቀጥኩም፣ እንተተጨወኹም እንተተኣሰርኹም፣ በብዓይነቱ ስቅይታዊ መግረፍቲ እንተተፈጸመኩም፣መሰለይ ክብረተይ፡ ሰላም ደሞክራሲ፡ ሕጊ ፍትሒ፡ ኣይትበሉ ተጸመሙ ትም ሕትም በሉ ኢሎምና። እንተ ብውነ እንተብፍርሒ ዝተበሃልናዮ ተቐቢልና ፍርቂ ስጋና ተቖሪጹ እናተወስደ፡ ሰብኣውነትና እናተዋረደ እናተቐንጠጠ፡ ምስ ምጽማም ተላሚድና ትም ሕትም ክንብል ፈቒድና። “በትሪ ኣብ ኢድካ ተመን ኣብ እግርኻ” ከም ዝበሃል እታ ሃገር ናትና፡ እቲ ፖለቲካዊ ስልጣን ናትና፡ ዝተረረ ክልጽም ምሳና፡ መህረሚ በትሪ ኣብ ኢድና ክንሱ፡ “ሕማቕ ጓሳ ብበትሩ ይውልቃዕ” ከም ዝተባህለ ነገራት ተዘሪጉና ባዕልና ንባዕልና ንዋረድ ነብስና ድማ ንገርፍ ኣለና። ቅድሚ 1991 ዝነበረ መድረኽ ሕማቕ እናረኣና እናሰማዕና፡ ክሳብ’ውን እናተበደልና ልቢ ኣዕቢና “ምእንቲ መጎጎ ትሕለፍ ኣንጭዋ” ከም ዝተባህለ መሰረታውን ዘይመሰረታውን ቀዳማይን ካልኣይን ሰሪዕና ምጽማምና ምኽንያታዊ ክኸውን ይኽእል። ካብ ዓፈናን ጭፍጨፋን፣ ካብ ድሕረትን ድኽነትን ምሉእ ንምሉእ ክንናገፍ፡ ኣብ ሃገርና ኣድልዎ ዘይብሉ ማሕበራዊ ፍትሒ ክነግስ፡ ተኣኪባና ተዛቲና ናትና ኢልና ንተኣማመነሉ ህዝባዊ ሃገራዊ ቅዋም ኣጽዲቕና ብኡ ብኡን ጥራሕ ክንመሓደር ተመኒናን ከቢድ ዋጋ ከፊልናን ኣብ 1991 ንወተሃደራዊ ስርዓት ደርግ ካብ መሬትና ነቒልና ኣብ 1993 ድማ ኣብ ቅድሚ ደላዪ ሰላም ማሕበረ-ሰብ ዓለም ረፈረንዶም ኣካይድና ከም ሃገር ሕጋውነት ለቢስና ክንስና፡ መሬታዊ ልኡላውነት ሓቒፉና ህዝባዊ ልኡላውነት ክንሕረም መስሓቕ ሸራፋት’ዩ። ትዕግስቲ ማለትኮ ስነ-ኣእምሮኣዊ ልምሰት ማለት ኣይኮነን። ትዕግስቲ ቦታ ኣለዎ። ጭቡጥ ምኽንያት ኣለዎ። ደረት ድማ ኣለዎ። ቦታ ምኽንያት ደረት ዘይብሉ፡ በዳሊ ተዓገስ ተጸመም ስለዝበለካ፡ ንሱ ተገልቢጡ ሕተተኒ ኣብ ቅድሚ ሕጊ ኣቕሪብካ ተፋረደኒ ክሳብ ዝብለካ ንኹሉ ኣደራዕ ተጸዊርካ ትም ሕትም ኢልካ ትጽበ ማለት ኣይኮነን። ውጹዕ ህዝቢ ኤርትራ ኮነ ውድባት ኤርትራ ኣብ’ዚ ዝሓለፈ 27 ዓመታት ዘርኣይዎ ስቕታ ናይ ጥፖለቲካዊ ጥዕና ዘለዎ ኣይኮነን። ዜጋታት ብዘይፈልጥዎ ምኽንያት ካብ ኣብያተ ዕዮኦም፣ ካብ መኣዲ ትምህርቶም፣ ካብ ኣብያተ ጸሎቶም፣ ካብ ማሕረሶም፡ ካብ ድቃሶም፣ ካብ ዳስ ሓጎሶም ኮነ ሓዘኖም፡ ብሃንደበት ብዕሱባት ኣባላት ጸጥታ ብበትሪ እናተደሰቑ እንክውሰዱ፣ ስድራ ኣላዪ ኣማሓዳሪ ስኢና ክትብተን፡ ህጻናት ኣልቦ ሓብሓቢ ዓዲ ውዒል ኣልቦ ጠዋሪ እንክተርፉ እናረኣየ እናሰምዐ እረ ንእከለ ከም’ዚ ገይረሞ ወሲደሞ እናበልካ፡ ኣብ ክንዲ ተኣኪብካ ዓገብ፡ ንሱ ንሳ ባዕላ ትፈልጥ ኣባይ ኣይብጻሕ ልሙስ ኣተሓሳስባ ነጊሱ። ክሳብ ኣባል ስድራ ቤትካ ኣካለ ጎደሎ ኮይኑ እንተመጽአካ ወይ ረሳኡ እንተረኺብካ ከም ዕድል ዝወሰደሉ ተስፋ ዝቖረጸ ምስ ሕመቕ ዝተላመደ ሕልና ሳዕሪሩ። ሕማቕ ጓሳ ብበትሩ ይውቃዕ ዝበሃል ‘ምበር ከም’ዚ ምስ ኣጋጠመ’ዩ። ፖለቲካዊ ንቕሓቱ ዘይጎልበት፡ ሕብረት ዘይብሉ፡ ብግዝያዊ ስምዒታዊ ረስኒ ዝምራሕ ህዝቢ፡ ምስ ዘይመባእስቱ ክበኣስ፡ ጸላእቱ ሓንጊሩ ክኸይድ፡ ንቡር ገዲፉ ኣብ ዘይንቡር እፎይ ኢሉ ክነብር ጸገም የብሉን። ምኽንያቱ ደረጃ ንቕሓቱ ዝሃቦ ፖለቲካዊ ሃብቲ ንሱን ንሱን ጥራሕ ስለዝኾነ። ምስ ቀታሊኡ ጉጅለ ህግደፍ ዝደናገጽ፡ ንመሳኪን ወገናቱ ዝጸልእ ዝጽየን ብሃይማኖት ዝፈላሊ፡ ብኣውራጃ ገጹ/ገጻ ኣይተርእየኒ ኢሉ ሕቖኡ ሂቡ ዝኸይድ፡ መውስቦ ምስ ወደበይ ኣውራጃ ዘጻሪ ብርግጽ ፖለቲካዊ ጥዕና ዝጎደሎ’ዩ። እዚ ኣተሓሳስባ’ዚ ፍርያት ህግደፍ’ዩ። ህዝቢ ከም ህዝቢ ካብ ናይ ድሕረት ድቃሱ ተበራቢሩ፡ ዘይጸዓድ ዓርሞሾሻዊ ሓይሉ ተጠቒሙ ከይገጥሞን ከይስዕሮን ሽላ ከም ዝዘንበያ ኣደ ጨቓዊት ደርሆ ህግደፍ በብሓደ ሰባት እንክወስድ፡ ናይ ራዕዲ ሕልና ዝተላበሰ ሕሜታን ደኒንካ ምብካይን ከም ባህሊ ተወሲዱ። ማእሰርትን ሞትን ዘይጻሒ ተግባር ኮይኑ። ዝተወደበ ትርር ዝበለ ተቓውሞ ዝሰኣነ ጉጅለ ህግደፍ ድማ ጎብለልነት ተሰሚዕዎ ኣብ ልዕሊ ህይወት ሰባትን ንብረቶምን ደስ ዝበሎ ስጉምቲ ክወስድ ሕጋዊ ተሓታትነት ዘየሰክፎ ገበራይ ሓዳጋይ ኮይኑ ይቕጽል ኣሎ። ተወዲቦም ኣንጻሩ ዝቃለሱ ዘለው ፖለቲካዊ ውድባት ነብሶም ክከላኸሉ ኣይረኣዩን። ካብ’ቲ ዘይተወደበ ሓፋሽ ዘይፍለ ክሳብ ኣብ ካልኦት ልኡላውያን ሃገራት ከይዱ ተጋደልቲ ክጨዊ፡ ክቐትል እንከሎ ግብረ መልሲ ኣይህቡን። ደኒኖም ክበኽዩ ናብ መን ብዘይፍለጥ ከም’ዚ ኣጋጢሙ ዝብል ዜና መርድእ ኣብ ምቅላሕን መግለጺ ምውጻእን ተደሪቶም ይርከቡ። እንታይ ኮይኖም ንቅሉዓት ኮነ ስውራት ኣባላት ህግደፍ ኣብ ዝኾነ ቦታን ሃገርን ዘይጭልግሙ፡ ዘይፈግኡ፡ ዘይቐትሉ? ኣዝዩ ዘተሓሳስብ ጉዳይ’ዩ። ህግደፍ’ኮ ጸላኢ’ዩ። ህዝቢ ናይ ምፍልላይ፡ ምርዓድ፡ ኣባላት ፖለቲካዊ ውድባት ንምጭዋይ ንምቕታል ዕማም ተዋሂብዎም ዝወፍሩ ሰባት ድማ ጸላእቲ’ዮም። እዚ ህግደፍን ህግደፋውያንን ብፕሮፖጋንዳ ዝነዝሕዎ ዘለውን ብተግባር ዝፍጽምዎ ዘለውን ተራ ናይ ርእይቶ ፍልልይ ኣይኮነን። ክሳብ ንደቂ እከለን ኣመንቲ እከለን ፈሊኹም ህረምዎም ዝብል መምርሒ ሂቡ ዝልእኽ፡ ነዚ ድማ ተቐቢሉ ዝትግብር እንተኾይኑ፡ ኣበይ ብዘየገድስ ከይቀደመካ ምቕዳም ፍቱን መድሓኒቱ’ዩ። ጉጅለ ህግደፍ ክሳብ ከባቢ ፈልዩ ደቂ እከለ ከባቢ እንተኾይኖም ቅተልዎም ዝብል መምርሒ ሂቡ ዘዋፈሮም ዕሱባቱ ተልእኾኦም ብተግባር ክትርጉሙ ቀኒዮም ኣለው። ነዚ መድሓኒቱ ከኣ ወዳን ጓላን ክሳብ ትፈሊ ፊት ንፊት ምግጣም’ዩ። ኣብ ሓደ ቦታ ኣብ ሃገረ እስራኤል ጥራሕ ዘይኮነ ኣብ ኩሉ ቦታን ሃገርን ብሓድሽ መንፈስ፡ ብሓድሽ ወነ፡ ብሕብረት ኣብ ህዝቢ ዝተጸፍዩ መጋበርያታት ክቃልዑ፡ ደም ንጹሃት ከፍስሱ ዝወፈሩ ገበነኛታት ከኣ ደሞም ክፈስስ ኣለዎ። ምኽንያቱ ሰላምን ንሰላም ዝኽፈል ትዕግስትን ጽቡቕን ብመትከል ዝድገፍን ’ኳ እንተኾነ ዘይሰምዕ ቀታሊ ኣብ ዘለወሉ ብሓደ ኢድካ ምጥቓዕ ስለዘይከኣል፡ ብተግባር ብክልተ ኢድካ ግብረ መልሲ ምሃብ መተካእታ ኣልቦ ምርጫ ክኸውን ይግባእ። ከምቲ ዝጸናሕናዮ ክንቅጽል እንተደኣ መሪጽና ግን፡ ሕማቕ ጓሳ ብበትሩ ይውቃዕ ስለ ዝኾነ፡ ንነብስና ምበር ንካልእ ክንከስስ ኣየምሕረልናን’ዩ።
194
1. ቲማቲም ለቆዳችን እጅጉን ጠቃሚ ነው፡፡ ቲማቲም ከፍተኛ መጠን ያለው ላይኮፔን አለው፤ ይህን ንጥረ ነገር ደግሞ ለፊት ጥራት ተብለው በውድ ዋጋ የሚሸጡ መዋቢያዎች ይጠቀሙበታል፡፡ ቲማቲም ለቆዳ ጤንነት ያለውን ጥቅም ሞክሮ ማየት ካስፈለገ የሚከተለውን ማድረግ…ከ8 እስከ 12 የሚሆኑ ቲማቲሞችን ልጦ የልጣጩን የውስጠኛ ክፍል ፊት ላይ መለጠፍ፡፡ 2. ቲማቲም በርካታ የካንሰር አይነቶችን ይከላከላል፡፡ በርካታ የጥናት ውጤቶች እንዳመለከቱት በቲማቲም ውስጥ በከፍተኛ መጠን የሚገኘው ላይኮፔን ፕሮስቴት፣ ኮሎሬክታል እና የሆድ ውስጥ ካንሰሮችን ይከላከላል፡፡ ላይኮፔን የካንሰር ህዋሳትን እድገት የመግታት ብቃት አለው፡፡ ቲማቲምን መቀቀልም በውስጡ የሚገኘው ላይኮፔን እንዲጨምር እንጂ እንዲቀንስ ስለማያደርገው ቲማቲምን ቀቅሎ መመገብ ከዚህ አንጻር ምንም ችግር የለውም፡፡ 3. ቲማቲም ለአጥንት ጥንካሬ ወሳኝ ነው፡፡ ቲማቲም ከፍተኛ መጠን ያለው ካልሲየምና ቫይታሚን ኬ በውስጡ ያለው ሲሆን እነዚህ ንጥረ ነገሮችም አጥንትን ለማጠንከርና በአጥንት ላይ በተወሰነ መልኩ የመጠገን ባህሪ አላቸው፡፡ 4. ቲማቲም በማጨስ ሳቢያ የሚከሰት ጉዳትን ይጠግናል፡፡ በቲማቲም ውስጥ የሚገኙት ከውማሪክ እና ክሎሮጂኒክ አሲዶች አካልን በሲጋራ ጭስ ውስጥ ከሚገኙት ካንሰር አምጪ ኬሚካሎች (ካርሲኖጂን) ይከላከላል፡፡ 5. ቲማቲም ከፍተኛ መጠን ያለው ቫይታሚን ኤ እና ሲ በውስጡ ይዟል፡፡ እነዚህ ቫይታሚኖችም በሴሎች ላይ ጉዳት የሚያደርሱትን ጎጂ ʻፍሪ ራዲካሎችʼ ያስወግዳሉ፡፡ ቲማቲምን መቀቀል በውስጡ የሚገኘውን ቫይታሚን ሲ ስለሚያጠፋው ከዚህ አንጻር ቀቅሎ መመገቡ አይመከርም፡፡ 6. ቲማቲም ለልብ ጤንነት ጠቃሚ ነው፡፡ በቲማቲም ውስጥ የሚገኙት ቫይታሚን ቢ እና ፖታሲየም በደም ውስጥ ያለውን የኮልስትሮል መጠንና የደም ግፊት እንዲቀንስ ያደርጋሉ፡፡ በመሆኑም ቲማቲምን ከምግብ ዝርዝራችን ውስጥ በማስገባት የልብ ህመም፣ የአንጎል ውስጥ ደም መፍሰስና ሌሎች ከልብ ህመም ጋር የተያያዙ የጤና እክሎችን መከላከል ይቻላል፡፡ 7. ቲማቲም ለጸጉር ጤንነት ይረዳል፡፡ በቲማቲም ውስጥ የሚገኘው ቫይታሚን ኤ ጸጉርን አብረቅራቂና ጠንካራ ያደርገዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለአይን፣ ቆዳ፣ አጥንትና ጥርስ ጤንነት ወሳኝ ነው፡፡ 8. ቲማቲም ለኩላሊት ጤንነት ይረዳል፡፡ በአንዳንድ ጥናቶች ላይ እንደተረጋገጠው ፍሬውን ሳይጨምሩ ቲማቲምን ምግብ ውስጥ ጨምሮ መመገብ በኩላሊት ጠጠር የመጠቃት እድልን ይቀንሳል፡፡ 9. ቲማቲም ለአይን ጤንነት ይረዳል፡፡ በቲማቲም ውስጥ ያለው ቫይታሚን ኤ ለአይን የእይታ ብቃት ከመርዳቱም በተጨማሪ ʻnight blindnessʼ የሚሰኘው በምሽት የማየት ችግር እንዳይከሰት ይከላከላል፡፡ 10. ቲማቲም በስኳር በሽተኞች ዘንድ ተመራጭ ምግብ ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት በውስጡ የሚገኘው ክሮሚየም የተሰኘው ማዕድን የስኳር በሽተኞች በደማቸው ውስጥ ያለው የስኳር መጠን እንዳይዋዥቅ ስለሚያደርግ ነው፡፡
195
ፅሟቕ ወፃኢታት ፖሊስ ኣብ ምክልኻልን ምርመራን ገበን ኣብ ዝግበር ፃዕሪ ብቀጥታ ፅልዋ አለዎም፡፡ ከምኡ ውን ኣብ ብሄራዊ ዕብየት ሀገር ናይ ባዕሉ ብፅሒት እንትህልዎ ፖሊስ ኣብቲ ዕብየት እኹል ግንዛበ ክህልዎን ዝወፁ መደባት ብኣግባቡ ክፍፀሙን አቶም ወፃኢታት ዓብይ ረብሓ ኣለዎም፡፡ በዚ ምኽንያት ውን እዚ ናይ ዶክትሬት ድግሪ መፅናዕቲ ኣብ ሞንጎ ወፃኢታት ፖሊስ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይን ኣብታ ክልል ዝፍፀም ገበንን እንታይ ዓይነት ርክብ ኣለዎም ኣብ ዝብል ርእሲ ዘድህብ እዩ፡፡ ንድፊ ወይም ዲዛይን ናይቲ መፅናዕቲ ንባባዊ /ኳሊታቲቭ/ እንትኾን እቶም ናይ መፅናዕቲ ሓበሬታት ብቃለ መሕትትን ፅሑፍ መሕትትን ተዳልዮም በቶም ናይ ተሳተፍቲ ቋንቋ ዝኾነ ትግርኛ ተቶርጊሙ ናብ ተሳተፍቲ ተበቲኑ እዩ፡፡ ምስተኣከበ ውን እንደገና ናብ እግሊዝኛ ተተርጊሙ እዩ፡፡ እቶም ዝነበሩ ተሳተፍቲ ኣብ ዞባን ወረዳን ኮይኖም ናሙና aን ናሙና bን ተባሂሎም ኣብ 2ተ ጉጅለ ተኸፊሎም እዮም፡፡ ኣመራርፃ ናይቶም ተሳተፍቲ ምኽንያታዊ ወይ ከዓ ይፈልጡ እዮም ዝብል እንትኾን አቲ ዝተኣከበ ሓበሬታ (ቃለ መሕትትን ፅሑፍ መሕትትን) ጭብጡ ብምዝርዛር እቲ ዝተኣከበ ሓበሬታ ተተንቲኑ እዩ፡፡ ዋና ናይቲ መፅናዕቲ ርካቦት ከምዝሕብሮ ንፖሊስ ተባሂሉ ዝብጀት በጀት መበገሲኡ ፖሊስ ንዝሰርሖምን ዝነጥፎምን ነገራት ዘማእኸለ እዩ፡፡ ኮይኑ ግና መብዛሕቲኦም ኣባላት ፖሊስ በጀት ከመይ ከምዝብጀትን ከመይ ከምዝዳለውን ኣብ ዝግለፅ መብርሂ እኹል ዝኾነ ፍልጠት የብሎምን፡፡ በቲ ናይ ፖሊስ ስታንዳርድ እንተይኮነስ በጀት ዝብጀት በቲ ቢሮ ፀጥታን ምምሕዳርን ዘውፅኦ መምርሒ መሰረት እዩ ኢሎም ይኣምኑ፡፡ ከምኡውን ብዙሓት ፖሊሳት ንበጀት መበጀቲ ቀመር ከመይ ከምዝዳለው ኣይፈልጥዎን፡፡ ብመዳይ ምክልኻልን ምፅራይን ገበን እውን ግልፂ ዝኾነ መምርሒን መሳርሒን ዋላ ኳ እንተሃለወ ኣብ ኣፈፃፅሙኡ ጉድለት ይረኣይ እዩ፡፡ በዚ ውን ኩሎም ተሳተፍቲ ከምዘስማዕምዑሉ ንምክልኻልገበን ዝለዓለ በጀት ክብጀተሉ ኣለዎ ኢሎም፡፡ ተሳትፎ ማሕበረሰብ ኣብ ፖሊስ ኮሚኒቲ መደባት ዝለዓለ እንትኸውን በዚ ውን ዕላማ ፖሊስ ኮሚኒቲ ሽትኡ ክወቅዕ ገይርዎ እዩ፡፡ እዙይ ብምህላው ውን ፖሊስ ዋርድያ ህዝቢ ኮይኑ ካብ ገበንን ስግኣት ገበንን ህዝቢ ነፃ ክኾኑ ሓላፍነት ወሲዱ በርቲዑ ንክሰርሕ ሓጊዙዎ እዩ፡፡ ብመዳይ ፅንዓት መቅረቢ እንትድህስስ ንፖሊስ ስራሕቲ ዝለዓለ በጀት ከምዘደልዮን እዚ ውን ፖሊስን ማሕበረሰብን ሓቢሮም ክሰርሑ ኣብ ምግባር ዕዙዝ ተራ ኣለዎ፡፡ ዓቅሚ ፖሊስ ንምዕባይ ኣብ ዝግበር ፃዕሪ እኹል ቆላሕታ ክወሃብ ኣለዎ ፣ ምክንያቱ ‘ውን ዘመኑ ዝጠልቦ ቴክኖሎጂ ንምዕባይ በጀት ወሳኒ እዩ፡፡ እዚ መፅናዕቲ ንፖሊሲ መውፃእቲ ውን ዓብይ ረብሓ እንትህልዎ ንናይ ፖሊስ በጀት ቆላሕታ ክህቡን ዋሐዲ በጀት ፖሊስ ኣብ ምዕባይን ከም ግብኣት ይጠቕሞም እዩ፡፡ እዚ ፀገም ውን ኣብ ትግራይ ክልል ንዘሎ ጥራሕ እንተይኾነስ ኣብ መላእ እታ ሃገር ንዘሎ ፀገም ክፈትሕ ይኽእል እዩ ተባሂሉ ተፀኒዑ ኣሎ፡፡ በዚ ውን ብሰንኪ ሕፅረት በጀት ንዝጎድል ስራሕቲ ፖሊስ ብእዋኑ ክማላእን ክብ ክብልን ዓብይ ጥቅሚ ኣለዎ፡፡
196
መቅድም: እዚ ኣብዛ መጽሓፍ’ዚኣ ሰፊሩ ዘሎ ግጥምታት፡ ነቲ ኣብ ሃገርና ዘሎ ውድዓዊ ኩነታት ናብ ቅድሚት ብምምጻእ፡ ነቶም ብፍላጥ ኮነ ብየዋህነት ዚድግፉዎን ዚሕለቑሉን ኣብ ወጻኢ ዚቕመጡ ኤርትራውያን ከኣ ብምልላይ፡ ነቓፊ ርእይቶን ተግሳጽን ምዕዶን ዚህብ ኮይኑ ብውሕሉል ቃላት እተነድቀ መልእኽቲ ኢዩ። ፍቕሪ ኣደ፡ ፍቕሪ ማሕብራዊ ናብራን ዕርክነትን፡ ፍቕሪ ሃገርን ህዝብን፡ ከምኡ’ውን ወድሰብ ዚጓነፎ እተፈላለየ ሽግራትን ብድሆታትን ብመልክዕ ግጥሚ ቀሪቡ ኣሎ። ከምዚ ኪኸውን ከሎ፡ እቲ ዘንብብ መታን ከይስልችዎ ወይ ከየድክሞ ብማለት፡ ኣብ መንጎ ወይ መጠረስታ ነፍስወከፍ ግጥሚ፡ ምስቲ ኣርእስቲ ዚሳነ ይኹን ዘይሳነ ስእልታትን ቅርጽታትን ተወሲኹዎ ኣሎ። እቲ ዘንብብ ሰብ፡ ነቲ ኣሳእል ከም ድላዩ ገይሩ ክትርጉሞ መሰሉ ኢዩ። ኣብዚ ዘለናዮ እዋን፡ ሃገርና ኤርትራ ኣብ ክንዲ ነጻነት፡ ባርነት ዚረኣየላ ሃገር ብምዃና፡ ኩሉ መንእሰይ ጠንጢኑዋ ንወጻኢ ይኸይድ ኣሎ። ገለን ዕድል ዝረኸበ ኣብ ቲ ዚደልዮ ሃገር ኪበጽሕ ከሎ፡ ገለን ድማ ኣብ ፈቐዶ ምድረበዳን ኣጻምእን ዱርን ባሕርታትን ኣኽራናትን ግዳይ ጥምየትን ዕርቃንን ጽምእን ሞትን ኮይኑ ይርከብ ኣሎ። እዚ ኸምዚ ኢሉ ኸሎ ግን፡ ገለ ደም ዘይብሎም ኣብ ውሽጢ ሃገርን ኣብ ወጻእን ዚቕመጡ ኤርትራውያን መንእሰያትን ሽማግለታትን ኣዴታትን ነቲ ገፋዒ መንግስቲ ኪድግፉን ኪሕለቑሉን ይረኣዩ ኣለዉ። እምበኣር ሓደ ገጽታ ናይቲ ግጥሚ ድማ ነዞም ኣብ ‘መቓብር ደቆም’ ኪስዕስዑ ነውሪ ወይ ገበን ኮይኑ ዘይስምዖም ባእታታት ናብ ልቦም ዚምለሱሉ ምዕዶ ንምሃብ ዝዓለመ ኢዩ። ህዝቢ ኤርትራ በዚ ዘሕልፎ ዘሎ መከራን ስቓይን ስደትን፡ ኪብከየሉ ዚግባእ ህዝቢ ኢዩ። ሓደ ናይ ጓሂኻን ኣስተንትኖኻን መግለጺ ድማ ግጥሚ ኢዩ። ኣብዚ እዋን’ዚ ብህዝቢ ኤርትራ ዘይሓዝን ሰብ እንተ ደኣ ኣሎ፡ ኤርትራውነቱ ኣጠራጣሪ ኢዩ።
197
ውልቀመላኺ ኢሳይያስ ኣፈወርቂ እቲ ምስ ኢትዮጵያ ርክብ ዝገበረሉ መዓልቲ ካብ ዝኾነ ኣብ ህይወቱ ዝረኣዮ ፍጻሜታት እንተላይ ካብ ውድቀት ደርግ ወይ ናጽነት ኤርትራ ዝበለጸ ምዃኑ ብዓጽመስጋኡ እናመሓለ ከም እተዛረበ ኣዲስ ዝተባህለ ናይ ኢትዮጵያ ቻነል ሓቢሩ። ውልቀመላኺ ኢሳይያስ ኣፈወርቂ እቲ ምስ ኢትዮጵያ ርክብ ዝገበረሉ መዓልቲ ካብ ዝኾነ ኣብ ህይወቱ ዝረኣዮ ፍጻሜታት እንተላይ ካብ ውድቀት ደርግ ወይ ናጽነት ኤርትራ ዝበለጸ ምዃኑ ብዓጽመስጋኡ እናመሓለ ከም እተዛረበ፡ `ምእንቲ ድሕነት ኢትዮጵያ፡ ብውልቀይ ህይወተይ ንምሃብ `ውን ቅሩብ እየ` ከምዝበለ` ኣዲስ ዝተባህለ ናይ ኢትዮጵያ ቻነል ሓቢሩ። እዚ […]
198
ክፍት ደብዳቤ ለፕረዚዳንት ኢ ሳ ያስ ኣፈወርቂ ! ኢትዮጵያውነት የኤርትራን ሕዝብ በማቆርቆዝ ኣይረጋገጥም ! እንኳንስ የኤርትራ ሕዝብ ቅማልም ቢሆን ሱሪ ያስፈታል ! ከኢትዮጵያዊ ወታደር፡፡ የኢትዮጵያ ወታደር ሁኜ ኤርትራ ውስጥ በነበርኩበት ጊዜ ትግርኛ ብማርም ፡ ጽሑፍ ላይ ሲሆን ግን እጅግም ስላልሆንኩኝ ፡ እርስዎ ደግሞ በበኩልዎ ፡ ኣማርኛን በደምብ የሚያቀላጥፉ እንደመሆንዎ መጠን ፡ መልእክቴን በኣማርኛ ሳስተላልፍ ከይቅርታ ጋር ነው። ኢትዮጵያ ነቲ ዝኣተወቶ ናይ መጨረሽታን ቀያድን ዝብል ውዕል ብዘይ ገለ ቅድመ ኩነት ከምዘለዎ ክትቅበሎን ንምርግጋጽ ሰላም ምስ ኤርትራ ቆሪጻ ተላዒላ ከም ዘላ ብወግዒ ምስ ሓበረት፡ ኩላትና ኤርትራውያን ሕሰምናን መከራናን ክቕንጠጥ እዩ፡ ብውሕዱ፡ እቶም ብሰንኪ ሃገር ኣብ ሓደጋ እያ ዘላ ዝብል ዘይርትዓውን ዘይቅብሉን ኣሰራርሓ ጅሆ ተታሒዞም […] መጸዋዕታን ምሕጽንታን ንደገፍቲ ስርዓት-ህግደፍ ብቀዳምነት፡ ከም ደቂ-ሃገረይ መጠን ዝኸበረን ዝዓዘዘን ሰላምታይ ይብጻሕኩም። ቀጺለ ኣብ ጥዕናኹም ይኹን ዕለታዊ መነባብሮኹም ሰናይ ትምኒተይ ይገልጸልኩም። ክቡራት ኣሕዋትን ኣሓትን፡ ኣብ ፖለቲካዊ ሂወት፡ ምድጋፍን ምቅዋምን ከም ባህርያዊ መባእታዊ መሰል ዜጋታት ንቡር ምዃኑ ኩላትና እንሰማማዓሉ ሓቂ ኢዩ። ስለዝኾነ ከኣ፡ ንስርዓት ህግደፍ ምድጋፍኩም […]
199
ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ምንስቴር ጉዳያት ወፃኢ ጆን ኬሪ ምስ ናይ ሩሲያ መዘንኦም ሰርገይ ላቭሮቭ ናይ ሶሪያ ፕሮግራም ኬሚካላዊ ኣፅዋር ንኸብቅዕ ዝተኻየደ ዝርርብ ሃናፂ ነይሩ ኢሎም። ክልቲኦም መራሕቲ ምስ ናይ ሕቡራት መንግስታት ናይ ሶሪያ ልኡኽ ላክዳር ብራሂሚ ሎማዕንቲ ዓርቢ ኣብ ጄኔቭ ተራኺቦም ኣለው።ናይ ሶሪያ ኬሚካላዊ ኣፅዋር ኣብ ትሕቲ ዓለምለኸ ቁፅፅር ብምውዓለ ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ መጥቓዕቲ ዝውገደሉ ኣገባብ ብሩሲያ ብዛዕባ ዝቐረበ ትልሚ ተዘራሪቦም።ኬሪ ምስ ዋና ፀሓፊ ሕቡራት መንስግስታት ባን ኪ-ሙን ተራኺቦም ኣለው። ኬሪ ኣብዝሃብዎ መግለፂ ንሶምን ላቭሮቭን ኣብ ሶሪያ መሰጋገሪ መንግስቲ ንምምስራት ኩሎም ይዋግኡ ዘለው ሓይልታት ናብ ኮንፈረንስ ንምምፃእ ‘’ቤት ዕዮ’’ ዝበልዎ ንምስራሕ ተሰማሚዕና ኢሎም።‘’ክልቴና ቤት ዕዮና ብምስራሕ ሓፈሻዊ ጉብኤ ሕቡራት መንግስታት ኣብ ዝካየደሉ እዋን ከባቢ 28 መስከረም ኣብ ኒው ዮርክ ንምርኻብ ተሰማሚዕና ኣለና።’’ኢሎም። ሶሪያ ኬሚካላዊ ኣፅዋር ንዝእግድ ዓለምለኸ ስምምዕ ተቐቢለ ኣለኹ ምስበለት እንተኾነ ግን ብዛዕባ ኬሚካላዊ ኣፅዋር ዝርዝር ሓበሬታ ንምሃብ ሓደ ወርሒ የድልየኒ እዩ ኢላ’ላ።