query_id stringlengths 32 32 | passage_id stringlengths 32 32 | query stringlengths 2 182 | passage stringlengths 137 1.88k | label int64 0 1 |
|---|---|---|---|---|
5994ff163f2575293f15bb74f14f2cbe | 9d83767d86a69ff693b1d0dbf095764a | ጸጋዬ ኪዳነማርያም ውላቸውን አድሰዋል | የኢትዮጵያ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሐምሌ 5 ከተከፈተ ወዲህ ወልድያ በገበያው ላይ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ 4 ተጫዋቾችንም በእጁ ማስገባቱን አረጋግጧል፡፡በቅዱስ ጊዮርጊስ 6 የውድድር ዘመናት ያሳለፈው ተስፋዬ አለባቸው ከክለቡ ጋር የነበረውን ኮንትራት ማጠናቀቁን ተከትሎ ማረፊያውን ወልድያ አድርጓል፡፡ ተስፋዬ ለተከላካይ ክፍሉ ሽፋን በመስጠት አምና ጥንካሬውን ያሳየው የቡድኑ የመከላከል አጨዋወት ይበልጥ ያጠናክረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ከተስፋዬ ጋር በቅዱስ ጊዮርጊስ አብሮ የተጫወተው ቢያድግል... | 0 |
80f8d43b8e13103a986b33809e4e8bfa | eff5c2f8c0f72599f64cf93ea1b1f75e | ሀዲያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል | ባሳለፍነው ሳምንት ከሁለት ተጫዋቾቹ ጋር የተለያየው ባህር ዳር ከተማ በምትኩ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል።
ልደቱ ለማ ከቡድኑ ፈራሚዎች አንዱ ነው። የቀድሞው የለገጣፎ አጥቂ ባለፈው ዓመት ወደ ሽረ በማምራት ከቡድኑ ጋር ወደ ፕሪምየር ሊግ ያደገ ሲሆን ዘንድሮ በሊጉ እና ጥሎ ማለፉ 5 ጎሎች በማስቆጠር የክለቡ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ነበር። ሆኖም የመጀመርያው ዙር ሊጠናቀቅ በተቃረበበት ወቅት ከክለቡ ጋር ተለያይቶ ከሳምንታት በኋላ ጉዞውን ወደ ባህር ዳር ከተማ አድርጓል። ልደቱ በአጥቂ ስፍራ ላይ ... | 0 |
e253b1ec30366dcab57eab72cd5514d6 | e253b1ec30366dcab57eab72cd5514d6 | ቦርዱ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምሥረታ ሂደትን በተመለከተ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያየ | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምሥረታ ሂደት ያለበትን ደረጃና በዚህ ረገድ ከባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ የተለያዩ ሚና እና ኃላፊነቶች ላይ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ጋር ውይይት አደረገ።የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ በተገኙበት ከክልል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶችና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ነው ውይይቱ የተካሄደው።አቶ ውብሸት የቦርዱንና የፍርድ ቤቶችን የጋራና የተናጠል ኃላፊነቶች ለያ... | 1 |
9e98eec35b0679aba5d361dc0b235a08 | 9e98eec35b0679aba5d361dc0b235a08 | ቀላል ባቡር አገልግሎት ከሰዓታት መቋረጥ በኋላ ሥራ ጀመረ | የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት ድርጅት ሠራተኞች ባደረጉት ሥራ የማቆም አድማ ከአምስት ሰዓታት በላይ ተቋርጦ እንደነበር ዋና ሥራ አስኪያጁ ገለጹ፡፡ለአገልግሎቱ መቋረጥ ምክንያት ሠራተኞቹ ይገባናል በማለት የሚያነሷቸው የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ናቸው፡፡ በተጨማሪም በአገልግሎት መስጫ ሰዓት በትራንስፖርት ተጠቃሚዎች የሚደርስባቸው የሥራ ላይ ደኅንነት ሥጋት መሆኑን ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ሙሉቀን አስፋ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ድርጅቱ ዛሬ ጠዋት ከሠራተኛ ማኅበሩ ጋር ውይይት በማድረግ፣ ለጊዜው የትራንስፖ... | 1 |
cbe6718be99cccc85c6425b9ec145323 | f72001cefab04c9b05ee1129e502b609 | በኡጋንዳ 30 ባለስልጣናት በመፈንቅለ መንግስት ሴራ መታሰራቸው ውጥረት ፈጥሯል | የደቡብ ሱዳን ግጭት ተዋናዮችን እያደራደሩ የሚገኙት የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድ ዋና አደራዳሪ አምባሳደር ስዩም መስፍን ፥ ሁለቱ ወገኖች የደረሱበትን የተኩስ አቁም ስምምነት ተፈፃሚነት የሚከታተል ቡድን ቅዳሜ ወደ አገሪቱ እንደሚያመራ ገለፁ።አምባሳደር ስዩም ተቆጣጣሪ ቡድኑን በገንዘብና ቁሳቁስ ለመደገፍም የአውሮፓ ህብረት፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ቻይና፣ ብሪታኒያና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቃል መግባታቸውን ነው የተናገሩት።ባለፉት ቀናት በመንግስትና ተቃዋሚ ሀይሎ... | 0 |
71f13c46de538487a62fda84efc7411a | 71f13c46de538487a62fda84efc7411a | ባለፉት 8 ወራት በሜዲትራኒያን ባህር የሞቱ ስደተኞች ቁጥር 900 ደርሷል | ባለፈው ሰኞ በሊቢያ የባህር ዳርቻ በደረሰ አደጋ፣ 40 አፍሪካውያን ስደተኞች ለሞት መዳረጋቸውን የዘገበው ዘ ጋርዲያን፤ ባለፉት ስምንት ወራት ሜዲትራኒያን ባህርን አቋርጠው ወደ አውሮፓ አገራት ለመግባት ሲሞክሩ ለሞት የተዳረጉ ስደተኞች ቁጥር 900 መድረሱን አመልክቷል፡፡ባለፈው ማክሰኞ በሊቢያ የባህር ዳርቻ በደረሰው የጀልባ አደጋ 60 ያህል ስደተኞች ከሞት መትረፋቸውን የጠቆመው ዘገባው፤ አብዛኞቹም የሱዳን፣ የግብጽና የሞሮኮ ዜጎች መሆናቸውን ገልጧል፡፡ ባለፈው ወር በዚያው አካባቢ በደረሰ ተመሳሳይ ... | 1 |
d54b1347b08ab04b022724d0f1bce331 | bd6389a1c1a19782edb3b0445ffdfe34 | የመንግሥታቱ ድርጅት የኬንያ ፖለቲካ መሪዎች ሰላምን ከሚያናጋ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ አሳሰበ | በዛሬው ውጊያ ቢያንስ አምስት ሲቪሎች መገደላቸውንና ቁጥሩ የበዛ ሰው መቁሰሉን የመንግሥታቱ ድርጅት ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱያሪክ ተናግረዋል።የተባባሰው የከባድ መሣሪያዎች ተኩስ እና ቦታ ያልለየ ድብደባ የሲቪሎችን መኖሪያ አካባቢዎች፣ ትምህርት ቤቶችንና መሠረተ ልማቱን እያወደሙ መሆናቸውን የገለፁው ሊብያ የሚገኘው የመንግሥታቱ ድርጅት ድጋፍ ሰጭ ልዑክ ክሥ አሰምቷል።የአስቸኳይ ጊዜ ሰብዓዊ እርዳታ እና አገልግሎቶች በውጊያው አካባቢ ለተጠመዱ አካባቢዎች እንዲደርሱ የዋና ፀሐፊው ልዩ ልዑክ ጋሳን ሳላሜ ለዓለ... | 0 |
e3b963ee1cd36c503e4f17804db3f4b9 | e3b963ee1cd36c503e4f17804db3f4b9 | የዶክተር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ | አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፌስቱላ ሆስፒታል መስራች ዶክተር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ።የዶክተር ካትሪን ሐምሊን አስከሬን የሽኝት ፕሮግራም በመኖሪያ ቤታቸው ከተደረገ በኋላ የቀብር ስነ ስርዓታቸው በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።በስነ ስርዓቱ ላይም የዶክተር ካትሪን ሐምሊን ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች ተገኝተዋል። ዶክተር ካትሪን ሐምሊን በ96 ዓመታቸው መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል።ዶክተር ካትሪን ... | 1 |
565811048302f7560f8d443e2aa17276 | e2bf90d558a3233200f89343599121fc | በትግራይ የታላቁ መሪ የመታሰቢያ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ነው | ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበት 120ኛ ዓመት በዓል በአዲስ አበባ በይፋ እንደሚከበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረበት 120ኛ ዓመት የሁለቱን አገራት የረጅም ጊዜ ግንኙነት በሚያሳይ መልኩ በተለያዩ ዝግጅቶች ከዛሬ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይከበራል። ኢትዮጵያና ሩስያ በአጼ ምንሊክ ዘመን የካቲ... | 0 |
04eff187bbd96d91dba004bf61dc705f | de2e071d0a50f79e1fc92ecd099eaf59 | በካምባታ ጣምባሮ አርሶአደሮች ላይ የደረሰውን ጥቃት | በቅርቡ በሶሪያ የደረሰውን የኬሚካል ጥቃትን የፈጸመው በሶሪያ የሚገኙ አማጺያን ሳይሆኑ የሶሪያ መንግሥት መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ መሆኑ ተገለጸ ።በሰሜን ሶሪያ ለሲቪሎች መገደልና መቁሰል ምክንያት ለሆነው የኬሚካል ጥቃት ተጠያቂዎቹ የሶሪያ አማጺያን መሆናቸውን ሩሲያ ያቀረበችው ክስ ተቀባይነት እንደሌለው ተገልጿል ። የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚንስትርና የሶሪያ አማጺያን አዛዥ ከጦር መሣሪያ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የኬሚካል ጥቃቱ የደረሰው በሶሪያ መንግሥት የ... | 0 |
faec517758ead977a7aa42a4f1da20ae | 19717d8ab35026934e7bfbcb0d004d74 | በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ | ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስነ ህዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ተወካይ ዴኒያ ጋይሌ ጋር ተወያዩ፡፡በውይይቱ አቶ ደመቀ መንግስት በትግራይ ክልል ስለወሰደው ህግን የማስከበር ዘመቻ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፥ ንጹሃንን በጠበቀ መልኩ ዘመቻው መከናወኑንም አስረድተዋል፡፡አያይዘውም የስነ ህዝብ ፈንዱ በሱዳን ላሉት ሴት ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ድጋፍ በማድረጉ አድናቆታቸውን ገልጸዋል፡፡መንግስት ህግ የማስከበር ስራውን በፍጥነት አጠናቆ አሁን ላይ የወደሙ ... | 0 |
e2eb8a8a6614e2b7a731a5108b70fa7c | 3a6a82ed150d7dbbe3db4a87fafabfb8 | በአፍጋኒስታን ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ | በእንግሊዝ ማንችስተር ከተማ በንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው የሽብር አደጋ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የሐዘን መግለጫ አስተላለፉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ለእንግሊዝ አቻቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ በንጹሃን ዜጎች ላይ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት ምክንያት በደረሰው የሞትና የመቁሰል አደጋ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ አያይዘውም ኢትዮጵያ የተፈጸመውን ዘግናኝ የሽብር ጥቃት በጽኑ እንደምታወግዘው አመልክተዋል፡፡በዚህ ... | 0 |
8fa578a5ad1f21f43fe9b26a8b04bae3 | 080799c6b2ac2f51cd9a948dfe28acd1 | የዩኒቨርሲቲ – ኢንዱስትሪ ግንኙነት በዕቅድ አለመደገፉ ተገለጸ | በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃንና በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ አስተያየት በመስጠትና የሰሉ ሂሳዊ ጽሁፎችን በማቅረብ የሚታወቁት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ወሊሶ ካምፓስ መምህር የሆኑት አቶ ስዩም ተሾመ ሰሞኑን መታሰራቸው ታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲ መምህሩና ጦማሪው አቶ ስዩም ተሾመ የመታሰራቸው ጉዳይ ከትናንት በስቲያ በማህበራዊ ሚዲያዎች የተነገረ ሲሆን ስለ ሁኔታው ለማወቅ ወደ ቅርብ ወዳጃቸው በመደወል መታሰራቸውን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ስዩም ተሾመ፤ ሐሙስ ጠዋት 4 ሰዓት ገደማ... | 0 |
563b3e590636a50494296a0b699ff488 | 735cca249cfba6b6b8e4049b5304a3e3 | ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ ባለስልጣናት በቅርቡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበትን አካባቢ ጎበኙ | አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ ስሬ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል።በእሳት አደጋው በ15 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የሲቡ ስሬ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አስታውቋል።በአደጋው ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 3 ሰዎች ለህክምና ወደ አዲስ አበባ ሪፈር የተደረጉ ሲሆን፥ 2 ሰዎች ደግሞ ወደ ነቀምቴ ሆስፒታል እንዲሁም ቀሪዎቹ 10 ሰዎች ደግሞ በስሬ ሆስፒታ... | 0 |
42de133365fcad76157325024f5d97a4 | 42de133365fcad76157325024f5d97a4 | ሰማያዊ ፓርቲ ራሱን አከሰመ | እሑድ ታኅሳስ 21 ቀን 2011 ዓ.ም. የሰባተኛ ዓመት ምሥረታ በዓሉንና ጠቅላላ ጉባዔውን ያከናወነው ሰማያዊ ፓርቲ ዜግነት ላይ አትኩሮት በማድረግ ለሚቋቋመው ፓርቲ ምሥረታ ይረዳ ዘንድ ራሱን በማክሰም፣ እንደ አዲስ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ውህደት ለመፍጠር መወሰኑን አስታወቀ፡፡የሰማያዊ ፓርቲ መክሰምን ውሳኔ አስመልክቶ ሰኞ ታኅሳስ 22 ቀን 2011 ዓ.ም. መግለጫ የሰጡት አመራሮቹ፣ አንድ ትልቅ አገራዊ ፓርቲ መፍጠር በማስፈለጉ ምክንያት መክሰሙን ይፋ አድርገዋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ ላለፉት ሦስት ወራት ከአ... | 1 |
65c8fb676c4865df7454eba33de02386 | 65c8fb676c4865df7454eba33de02386 | በሳዑዲ በውጭ አገራት ዜጎች ላይ እየተወሰደ ላለው እርምጃ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው – ዶ/ር ቴድሮስ | – የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በአገሪቱ በህገ-ወጥ መንገድ ገብተው እየሰሩ ለሚገኙ የሌሎች አገራት ዜጎች ከአገር እንዲወጡ ለሁለተኛ ጊዜ የሰጠው የምህረት አዋጅ ቀነ ገደብ ባሳለፍነው እሁድ ማለቅን ተከትሎ በተካሄደ የፖሊስ ክትትል 16 ሺ የውጭ ሃገር ሰዎች መታሰራቸው ተሰምቷል። የፖሊስን የእስር ሽሽት ሲያመልጡ የነበሩ የውጭ ሃገር ሰዎችም መገደላቸው ተሰምቷል። በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያንም በአገሪቱ እንደመኖራቸው፥ በዚህ የፖሊስ አሰሳ የተያዙ ኢትዮጵያውያንም እንዳሉ ነው የተነገረው። የኢፌዴሪ የውጭ ጉ... | 1 |
40e8554303eaecc368fa5fae20e675e7 | 40e8554303eaecc368fa5fae20e675e7 | ቀጣናዊ ልማትን በማሳደግ የስደተኞችን ጥበቃ ለማጠናከር የሚረዳ መርሀ ግብር ይፋ ሆነ | በኢትዮጵያ ቀጣናዊ ልማትን በማሳደግ የስደተኞችን ጥበቃ ለማጠናከር የሚረዳ መርሀ ግብር ይፋ ሆነ፡፡ለመርሀ ግብሩ የአውሮፓ ህብረት፣ የኔዘርላንድስ መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበርና የተባበሩት መንግስታት በአጋርነት በመሳተፍ በመደቡት 720 ሚሊዮን ብር የሚከናወን መሆኑ ተመልክቷል፡፡መርሀ ግብሩ ለስደተኞች ተገቢውን ጥበቃ ለማድረግ የሚያግዙ የልማት ሥራዎችን በማከናወን ስደተኞችንና በስደተኞችን ጣቢያ አካባቢ የሚገኙ የህረተሰብ ክፍሎችን ተግዳሮቶች ለመፍታት ያግዛል ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ የአውሮፓ... | 1 |
b128ad4809cbf69ad60e96c5f1a2a167 | d7fe3ab92b0415c6e1b31d37780d3d82 | የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 4-0 ደደቢት | ቅዳሜ ሚያዝያ 29 ቀን 2008 ኤሌክትሪክ ከ ደደቢት (አአ ስታድየም)
አዳማ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ (አዳማ)
ወላይታ ድቻ ከ ሲዳማ ቡና (ቦዲቲ)
ሀዲያ ሆሳዕና ከ ድሬዳዋ ከተማ (ሆሳዕና)
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢትዮጵያ ቡና (አአ ስታድየም)
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)
መከላከያ ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)
የደረጃ ሰንጠረዥ
ከፍተኛ ግብ አግቢዎች
| 0 |
552e269e8cafb0376a8b1cf6af7c29cf | cf29196a44baa457bb4f3830ae824b09 | የአውሮፓ ሕብረት 'የኢትዮጵያ ሁኔታ አሳስቦኛል' አለ | – የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በሶማሊያ የተሰማራውን የአፍሪካ ሕብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል አሚሶምን በይፋ ተቀላቀለ፡፡በባይደዋ በተካሄደ ስነ ሥርዓት በሶማሊያ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃደ ከብሩንዲያዊዩ የአሚሶም ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሲላፍ የአሚሶምን አርማ ተረክበዋል፡፡በሶማሊያ የአሚሶም ተልዕኮ ከሚሸፍናቸው አራት ቀጠናዎች ሁለቱ ቀጠናዎች የሚያካትቷቸው ማለትም የጌዶን፣ የቤይና የቦኮር ክልሎችን እንዲሁም የማዕከላዊ ሶማሊያን የኢትዮጵያ ሰላም አ... | 0 |
54fa8453fff6eacd1c269ef1ebea9154 | 81375ed6f845918b0fa1bdab181c8407 | በተፋሰሶችና በግድቦች አካባቢ ጎርፍ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እንዲደረግ ተጠየቀ | የ2011 ዓ.ም. ያለ ምንም የወንጀል ድርጊት በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ ቢገልጽም፣ በአዲስ ዓመት መግቢያ ዋዜማ በተለያዩ አካባቢዎች ባልተያዙና በማይታወቁ ተሽከርካሪዎች አራት ሰዎች ተገጭተው መሞታቸው ታወቀ፡፡ የ2012 ዓ.ም. አዲስ ዓመት መቀበያ ዋዜማን ፖሊስ በገበያ ቦታዎችና በመዝናኛ ቦታዎች ከጳጉሜን 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ከኅብረተሰቡ ጋር በመሆን ጥብቅ ጥበቃ ማድረጉን የገለጸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ምንም ዓይነት የወንጀል ድርጊቶች እንዳልተፈጸሙ አስታውቋል፡፡ ነገር ግን በዋዜማው በ... | 0 |
d01c277bdecd47ccb3ca44f7489ca700 | 4a91416f77c7d0803ebe8ccb7820908f | የድጋፍ ሰልፎች በኢትዮጵያ ከተሞች | በትግራይ ክልል ደቡብ፣ ማዕከላዊና ምዕራብ ዞናች በሚገኙ ከተሞች ትናንትናው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
በቅርብ ግዜ በክልልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የተሰጠ መግለጫ እንደግፋለን፣ ብሄር መሰረት ያደረገ ጥቃት እንቃወማለን፣ ሕገ መንግሥት ይከበር የሚሉና ሌሎች መፈክሮች የተደመጠበት ሰልፎች ነበሩ።
በምዕራባዊና ደቡባዊ ዞኖች በነበሩ ሰልፎች በማንነት ስም የሚቀርብ ጥያቄ እኛ አይወክልም የሚል መፈክርም ቀርበዋል።
በአላማጣ ከተማ ሰልፉ ከመካሄዱ አንድ ቀን በፊት በ፫ ቦታ... | 0 |
e993b1afe8b316ec2db0eaacca3e7b0a | 4f8ccc5a1ffab17b91941efbb5e599d2 | ብልጽግና ፓርቲ ውይይት በአመራር አባላት | መቀሌ /ኢዜአ/ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ በመቀሌ የሚገኘውን የፓርቲውን ዋና ጽህፈት ቤት በይፋ ሥራ አስጀመረ። በትግራይ ክልል ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻነት የሚንቀሳቀሱበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩም ተገልጿል። የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል የጽህፈት ቤቱን ሥራ ማስጀመር አስመልክቶ ትናንት በመቀሌ በሰጡት መግለጫ ፦ በህወሓት ጁንታ አምባገነንነት የፖለቲካ ፓርቲዎች በትግራይ ክልል ቢሮ ከፍተው መስራት የማይችሉ እንደነበር አስታውሰዋል። አሁን ቡድኑ በመወገዱና
በትግራ... | 0 |
1b63148907859036242e788e075128c6 | ce61c8a6fd7729c6f0bdcd121da4bfde | ባለቤት ያጣው የረጅም ርቀት መንገደኞች የአካባቢ ብክለት እና መፍትሔው! | አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባሳለፍነው ሃሙስ በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ላይ ተፈጥሮ በነበረው ክስተት በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሃዘን ገለፀ፡፡ሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ግንቦት 20 ቀን 2012 ዓ/ም በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተው ግጭት የተሰማውን ሃዘን ገልፆ በአደጋው ሰለባ ለሆኑ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡እንዲሁም ሚኒስቴሩ ሁለቱ አገራት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ እና በጋራ ለማጣራት በጋራ ሊሰሩ ይገባል ብለዋል፡፡በአጎራባች... | 0 |
5c8cec51a5256653aa80bf40708ca5f7 | 7a9a96e5bdb499c90491aa6d6566b308 | የደቡብ ሱዳን ተቃውሚ መሪ ሪያክ ማቻር የሽግግር መንግስት ለመመስረት ከ 12 ቀናት በኋላ ወደ ጁባ እንደሚመለሱ ገልጸዋል | የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተባበሩት መንግስታት፣ ከአፍሪካ ህብረትና ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስት ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ተወካዮቹ በደቡብ ሱዳን የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን የጉብኝቱ አላማም ለሰላም ስምምነቱ ስኬታማነት ያለውን ቀጠናዊና አለም አቀፋዊ ድጋፍ ለማሳየት መሆኑ ተነግሯል፡፡በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች መካከል ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት መስከረም ወር ላይ በተካሄደው የሰላም ስምምነት ጥምር መንግስት... | 0 |
8a5838ae1591b7487591b9dec4f31bc2 | 4b0c690735cbd0b315cb4538c5cc658a | መድረክ ዶክተር ሚሊዮን ቱማቶን የግንባሩ ሊቀ መንበር አድርጎ መረጠ | የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ክወሲ ኳርተይ ጋር ተወያዩ፡፡ምክትል ሊቀ-መንበሩ የአፍሪካ ህብረት ለያዘው መዋቅራዊ ማሻሻያ እያበረከቱት ያለውን ገንቢ የመሪነት ሚና ሚኒስትሩ አድንቀዋል።ኢትዮጵያ ለህብረቱ ኮሚሽን እቅዶችና ግቦች መሳካት ያላትን የቆዬ ታሪካዊ ሚና አጠናክራ እንደምትቀጥልም ገልጸዋል።ኮሚሽኑ ጠንካራ፣ ተጠያቂነትና ግልጽነት የሰፈነበት እንዲሁም በስራው ውጤታማ አፍሪካዊ ተቋም እንዲሆን ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎዋን እንድምትገፋበትም አስታው... | 0 |
ad228c06a26de6d588f4cdfacf19d4ec | d167142206cbf1f72253789cccd5e84b | ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት በኢትዮጵያ .. "ፈተናን" እንደ "ዕድል" | አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ ከ 1900 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የቴክኖ ሞባይል አምራች ድርጅት ገለፀ፡፡በኢትዮጵያ የቴክኖ ሞባይል ድርጅት የገበያ ልማት ሥራ አስኪያጅ ሐሳኒ ሞሀመድ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ በትኩረት ከሚሠራባቸው የቴክኖሎጂ ሽግግር ተግባራት ባሻገር በአገሪቱ ለበርካቶች የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡ በአሁኑ ወቅት በጎሮ አይሲቲ ፓርክ ግዙፍ ፋብሪካ ሥራ የጀመረ ሲሆን፤ ይህም ከዚህ ቀደም ሲያከናውናቸው የነበሩ ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል ያስችለዋል፡፡በኢትዮጵያ... | 0 |
6fe3ae566ad10c7de7018e8ba0825fcb | cf787441b753773fe7a54083b335842b | በደረስንበት የስኬት ምዕራፍ ሳንታጠር፤ ድላችንን እያጣጣምን ለላቀ ድል መነሳት ይኖርብናል- ም/ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን | የሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ኢትዮጵያን አሁን ካለችበት የእድገት ጎዳና ወደ ሌላ አዲስ ምእራፍ የሚያሸጋግራት መሆኑን የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።አቶ ደመቀ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ትናንት ባደረጉት ቆይታ፤ ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዘመን መልካም ውጤቶችን ብታስመዘግብም ከተለያዩ ጉዳዮች አንጻር አሁንም ያልተሻገረቻቸው ችግሮች መኖራቸውን አመልክተዋል ።ሀገሪቱ በቀጣይ አምስት ዓመታት ልትተገብረው የሚገባው እና እስካሁን ብዙ ... | 0 |
f4b68075edc39c9989a9f51f8966b50c | 2eacd5ebc6be3325f77847443354970b | ጎተራ አካባቢ የሚገነባው የአሚባራ መንደር ግንባታ ተጀመረ | ኢትዮጵያ እና ቻይና በ300 ሚሊየን ዶላር የጋራ ወጭ በአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገነቡ ነው።በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ተጠሪ ሊው ዩ፣ በአዳማ የሚገነባው አዲሱ የኢንዱስትሪ ፓርክ በያዝነው የፈረንጆች 2019 ዓመት ከመጠናቀቁ አስቀድሞ ሊጀመር ይችላል ሲሉ ተናግረዋል።85 በመቶ የኢንዱስትሪ ፓርኩ ግንባታ ወጭ ከቻይና መንግሥት በሚገኝ ዝቅተኛና በተራዘመ ጊዜ በሚከፈል የብድር ወለድ የሚሸፈን መሆኑን ተናግረዋል። ቀሪው 15 በመቶ ደግሞ በኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል... | 0 |
74b03de06c1027149241c336719d45c8 | 74df677faff8b4c7b9b0b24596a876b4 | አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ | አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀብሪ ደሃር የተገነባው የባለ 132/33 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በይፋ ተመርቆ ስራ ጀመረ።የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያውን የመረቁት የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሸብር ባልቻ ናቸው።ዋና ስራ አስፈፃሚው እንደተናገሩት የኃይል ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በመላው ሀገሪቱ ኤሌክትሪክን ለማስፋፋት ተቋሙ ትኩረት ሰጥቶ በ... | 0 |
5076e0b84b0bf604cc541e7d1e7394d7 | a63e4fd94c59d20fab34ef4f4142f4db | የመገልበጥ አደጋ | በእስጢፋኖሰ አካባቢ በትላንትናው ዕለት ሐሙስ የካቲት 05/2012 ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ላይ አንድ የሲሚንቶ ማመለሻ ከባድ ተሸከርካሪ ፍሬን በጥሶ ከባድ አደጋ ማድረሱን በቦታው ነበር ያሉ የዓይን እማኞች ለአዲሰ ማለዳ ገለጹ፡፡በደረሰው አደጋ የሠው ሕይወት አለመጥፋቱ የተገለጸ ሲሆን አንድ የታክሲ ሾፌር ግን ጉዳት ደርሶበት ለሕክምና ወደ ሆስፒታል ማቅናቱ ተነግሯል፡፡ | 0 |
56d50d92988783b35a564a312518a113 | e36eb9bfc49fa51a295696711693e0e2 | በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወነ ያለውን የግብርና እንቅስቃሴ እየጎበኘ ነው | አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር በፅህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።የክልሉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሳይዛባ ህብረተሰቡ ስለኮሮና ቫይረስ ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኝ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ፕሬዚዳንቱ አሳስበዋል።በተለይም ፋብሪካዎች ሠራተኞቻቸውን ከቫይረሱ መከላከል በሚችሉበት ሁኔታ ሥራቸውን ማከናወን አለባቸው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ አርሶ አደሩም የልማት ሥራውን በጀመረበት መንገድ ሊ... | 0 |
97beea734d4975a6b330daae72f2e9dd | 167aaa3ed8ec93367772db7d0660efdf | የኖርዌዩ ያራ ኢንተርናሽናል ኩባንያ በኢትዮጵያ ማዳበሪያ ሊያመርት ነው | ለ2012/2013 የመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ ግብዓት በወቅቱ ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ለምርት ዘመኑ 17 ሚሊዮን 891 ሺህ 874 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ እንደሚሠራጭም ታውቋል፡፡በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዝቋላ ወረዳ ነዋሪው አቶ ብረሃኑ በለጠ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት በየዓመቱ ስለሚዘገይ በግብርና ሥራቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረባቸው መሆኑን ተናግረዋል። ምንም እንኳ ቀድሞ ገንዘብ እየተሰበሰበ ገቢ ቢደረግም የአፈር መዳበሪያው በሚፈልጉት ... | 0 |
abe5303dd0ded604f634cb21aa74e772 | 36ed004b62d74e140b298ed940a6675b | የደቡብ ክልል ተወላጆች ምሁራን መድረክ ተጠናቀቀ | አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የቆየው ብሄራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ።በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካልሚል እንደተናገሩት በአንድ ሀገር ዘላቂ ሰላም ግንባታና ብሄራዊ መግባባት ህብረተሰቡ ያለው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተኮር የሆነ የምክክር መድረክ መዘጋጀት የሚከሰቱ ችግሮች ምንጫቸው ምን እንደሆነ ለመረዳተ ያግዛል ተብሎ በመታመኑ ነው ብለዋል፡፡˝አሁ... | 0 |
1fad789a9f8c2a60f649d149785189f5 | 1a21c0d2d55f4f59fca539df1ae75a45 | አዳማ ከተማ ደቡብ ሱዳናዊ አጥቂ አስፈረመ |
ደቡብ ፖሊስ አስጨናቂ ፀጋዬን ከአርባምንጭ ከተማ አስረኛ አዲስ ተጫዋች በማድረግ አስፈርሟል፡፡የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ቡድን ካደገ በኋላ ያለፉትን አራት የውድድር ዓመታት በዋናው የአዞዎቹ ስብስብ ውስጥ ሲጫወት ቆይቶ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ደግሞ በቢጫ ለባሾቹ ቆይታን ለማድረግ አምርቷል፡፡ደቡብ ፖሊስ ተመስገን ዳናን አዲሱ አሰልጣኝ አድርጎ ከሾመ በኋላ ባለፉት ተከታታይ ቀናት አስር አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል። | 0 |
d6a68eb7e1eb30573fa71018f7805e48 | 72576da10a189d3baa2794c4bfe058ce | በአዲስ አበባ ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል | አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።አንድ የ44 ዓመት ጃፓናዊ ዜጋ፣ 1 የ85 ዓመት ኢትዮጵያዊ እና 1 የ39 ዓመት አውስትራሊያዊ ዜጋ በተደረገላቸው የህክምና ክትትል እና የላቦራቶሪ ምርመራ ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።ይህን ተከትሎም በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 9 አድጓል።በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ከነበሩት ውስጥ አራቱ የህመም ምል... | 0 |
798fae8d6e16436d25a34f04d70981e8 | baed2d3622d317c7cf25c1c45cccc4f5 | የአግዋ ፎረም ከሰሀራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት የርስ በርስ ትስስርን ያጠናክራል | አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በስርዓተ-ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶችን በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገቧን ጥናት አመላክቷል።በወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም የ2020 የዓለም አቀፍ ጥናት መሰረት በስርዓተ-ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶችን በመቀነስ በዓለም ከፍተኛ ለውጥ ካስመዘገቡ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆኗ ተገልጿል።በዚህም ኢትዮጵያ ከዓለማችን 153 ሀገራት ውስጥ 70 ነጥብ 5 በመቶ በማስመዝገብ በስርዓተ ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶች በመቀነስ በዓለም 82ኛ ደረጃን መያዝ ችላለ... | 0 |
1df44a51ef5a709f4324e28149a37dc1 | 10cc09900e68898bd7d94b76b5e4cc82 | የክልሉ አስተማማኝ ሰላም ለአልሚዎች ምቹ መሆኑ ተገለፀ | አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም በማስፈን የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ግቡን እንዲመታ የሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ።በሀገር ሰላምና በዲምክራሲ ግንባታ ዉስጥ የሴቶች ተሳትፎ በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ የሴቶች ኮንፍረንስ ተካሄዷል።በኮንፍረንሱ የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌ÷ ከዚህ በፊት በነበሩ የአስተዳደር ስርዓቶች ውስጥ ሴቶች የነበራቸው ተሳትፎ ውስን መሆኑን አንስተው ።አሁን ላይ የሁሉም መብት የተረጋገጠባት እና ሰላምና ዲ... | 0 |
3b76f5298ffbdcf18f5eabc5c7b824d5 | f8eaf9b5a3476eb534bf0e328190984b | የእነ አቶ በቀለ ገርባ ቅድመ ክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ | የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የወንጀል ችሎት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ ለመበየን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ በ37 ታራሚዎች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ስምንት የማረሚያ ቤቱ ሃላፊዎችን መዝገብ ፍርድ ቤቱ ዛሬ አይቷል፡፡ተከሳሾቹ ከዚህ ቀደም ለተመሰረተባቸው ክስ ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ ያቀረበውን የጽሁፍ ምላሽ አድምጧል፡፡አቃቤ ህግ በመሰ... | 0 |
139aacae6633c68d73e748a965957c37 | 1b33f54805431e90546270d24008f422 | ኢሶዴፓ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የጂግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ | አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ኦሮሚያ ወለጋ ዞኖች ውስጥ የኦነግ ሸኔ አባላት እየፈጸሙት ያለውን ህገ ወጥ ድርጊት ለማስቆም ከምን ጊዜውም በላይ የተጠናከረ እርምጃ እየወሰደ እንደሆነ አስታወቀ።የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን በስፍራው እየተወሰደ ያለውን እርምጃ አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ላይ መንግስት ልክ እንደከዚህ ቀደሙ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ የተደራጀ የህግ የበላይነት ማስከበርን ያለመ እርምጃ እየወሰደ እን... | 0 |
43d000500f30810c4085c8e8704ebd39 | 43d000500f30810c4085c8e8704ebd39 | የጀመርነውን የለውጥ ጉዞ ለመቀላቀልና በተሻለ ፍጥነት ለማስቀጠል ዝግጁ ሁኑ- ኢ/ር ታከለ ኡማ | አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲስ ተቀጣሪ ሰራተኞች የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ ለመቀላቀልና በተሻለ ፍጥነት ለማስቀጠል ዝግጁ እንዲሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እንጂነር ታከለ ኡማ ተናገሩ።የከተማአስተዳደሩ ያወጣውን የስራ ቅጥር ፈተና በላቀ ውጤት ያለፋ 8 ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች ልዩ ልዩ የስራ መደቦች ላይ መመደባቸውን የከንቲባ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመለክታል።ሠራተኞቹ ባለፋት ቀናት የቅድመ ስራ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሲሆን፥ በዛሬው ... | 1 |
099b7f6482e5a3a8cadc9571afd36fdf | 5e937b0458d42c1407eb3d6962413a6e | ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ህግና ፍትህ ከተናገሩት | ጠቅላይ ሚኒስትር ትሩዶ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አስመልክተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፥ በኢትዮጵያ የነበራቸው ቆይታ ስኬታማ እንደነበረ ገልጸዋል።ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር መወያየታቸውን ጠቅሰው፥ በቆይታቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ ስራዎች ማከናወናቸውን እንደተገነዘቡ ተናግረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የያዙትን ራዕይ እርሳቸውና ሃገራቸው እንደሚጋሩት በመጥቀስም፥ ሀገራቸው በአቅም ግንባታና በኢኮኖሚ መስክ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።... | 0 |
bbd5dd155e8b8af8187c006cc80d0c45 | 2f703e568362873ef625957af29afdef | ነፋስ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ 15 የመማሪያ ክፍሎች ላይ ጉዳት ደረሰ። | ዘንድሮ የጣለው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከ22 ሺህ በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ። በጣና ዙሪያ ያሉ የጎርፍ ሰለባዎችም መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ አላደረገልንም እያሉ ነው።የአማራ ክልል መንግሥት በበኩሉ ከአሰራር ክፍተት ካልሆነ በስተቀር አስፈላጊው ድጋፍ ወደ የአካባቢዎች ተልኳል ብላል።።
| 0 |
8442a9fe4e962904d36e0464a7f5fdca | ddcf504ccff447547e227cadc90fe8e9 | በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አልሸባብ ጥቃት እንዳይሰነዝር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ | ሶማሊያ የታችኛው ጁባ ክፍለ ግዛት ውስጥ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ ዛሬ ሰኞ ማለዳ የአልሸባብ ታጣቂዎች ጥቃት አድርሰው ቢያንስ አሥራ ሁለት ሰዎች ተገደሉ።አልሻባባ በጥቃቱ ዒላማ ያደረገው ከኪስማዮ ከተማ ሃምሳ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ለቪኦኤ የሶማሊእና አገልግሎት ገልፀዋል።አልሸባብ ካምፑን ወርረን ሃያ ሰባት የመንግሥት ወታደሮች ገድለናል ያለ ሲሆን የመንግሥቱ ባለሥልጣን መሰረተ ቢስ ሲሉ አስተባብለዋል። | 0 |
e25349cbcfce11f240cabbe66ea0dddb | e25349cbcfce11f240cabbe66ea0dddb | መድረክ በኦሮሚያ ግጭቶች የተገደሉት ቁጥር ሰማንያ ስድስት ደርሷል ይላል | ህጋዊና ሰላማዊ እንቅስቃሴዎችን በኃይል ለማስቆም እየተፈፀሙ ያሉ ግድያዎችና አፈናዎች ይቁሙ፤ በወንጀል የተሣተፉም ለፍርድ ይቅረቡ - ሲል ተቃዋሚው መድረክ ጥያቄ አቀረበ።የፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አመራር አባላት ዛሬ በሰጡት መግለጫ በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ሕይወታቸውን ያጡ ዜጎች ቁጥር 86 መድረሱን አስታውቀዋል።የስም ዝርዝራቸውንም ለመገናኛ ብዙኃን አሠራጭተዋል።የኢትዮጵያ መንግሥት ለግድያዎቹ ተጠያቂ የሚያደርገው «የጥፋት ኃይሎች» የሚላቸውን ተቃዋሚዎች ነው።ጠቅላይ... | 1 |
298b670471f3e83da607c486f03d32b8 | 2363b78b89566b8da7247b878b51094a | አትሌቱ ቀዳሚ ሆኖ የገባበት ሰአት በዓለም ክብረ ወሰንነት ተመዘገበ | አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ከለንደን ማራቶን ውጪ መሆኑን አስታወቀ፡፡ቀነኒሳ በቀለ ከውድድሩ ውጪ የሆነው በግራ ባቱ ላይ ባጋጠመው ጉዳት እንደሆነ ተናግሯል፡፡አትሌቱ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳሰፈረው ውድድሩን ባለመሳተፌ በጣም አዝናለሁ ብሏል፡፡ለውድድሩ ዝግጅት እንዳደረገ የገለፀው አትሌቱ በመጨረሻዎቹ የዝግጅት ሳምንታት ውስጥ በግራ ባቱ ላይ ያጋጠመው ጉዳት እንቅፋት እንደሆነበት ተናግሯል፡፡ | 0 |
500eef86ec2ee38b42d8cc791e9731b1 | 9f9e6218157ae95bef4a41ba7221967f | ታግዶ የነበረው ህጋዊ የውጭ አገራት የሥራ ስምሪት በመስከረም ወር መጨረሻ ይጀምራል | አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በጋዜጠኛ ጀማል ኻሾግጂ ግድያ ጥፋተኛ ብላ የያዘቻቸው ስምንት ግለሰቦች ላይ ከ8 እስከ 20 ዓመት የእስር ቅጣት አስተላለፈች፡፡ ከዚህ ቀደም በአምስቱ ግለሰቦች ላይ የሞት ፍርድ ተላልፎባቸው እንደነበረ የሚታወስ ነው፡፡ አሁን ላይ ከስምንቱ ግለሰቦች መካከል አምስቱ 20 ዓመት የተፈረደባቸው ሲሆን ሦስቱ ከ7 እስከ 10 ዓመት እንደተፈረደባቸው የሳዑዲ አረቢያ የዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡ ይህ የሆነው የኻሾግጂ ልጅ በግንቦት ወር ጥፋተኛ ተብለው ... | 0 |
9d584b068172c5820d6b5de65b6cd570 | 1e5dbd497854146c04118582d622ee79 | ከተወገዱ ንብረቶች ከ32 ሚሊየን ብር በላይ ተገኘ | አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሦስት ወረዳዎች ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት መገኘቱን የአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ።የግራናይት ክምችቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኙት ባሶ ሊበን፣ ጎዛምን እና ደብረ ኤልያስ ወረዳዎች እንዳለ ተረጋግጧል ነው የተባለው።የኤጀንሲው የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ይታየው ተስፋሁን በባሶ ሊበን እና ጎዛምን ወረዳዎች ለምንጣፍ የሚሆን 21 ሚሊየን 151 ሺህ 195 ነጥብ ... | 0 |
3dc0ce173fc207128b0dbea5ebc00bd9 | 291019e97ebed9281ab79c727cead63d | ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ 1 ሺህ ነዋሪዎች የምግብ አቅርቦት ተጀመረ | አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 172 ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተዘጋጀው እቅድ ላይ እየተወያዩ መሆኑን አስታወቀ፡፡የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በሰጡት መግለጫ አሁን ላይ አስቸኳይ ድጋፎች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ሃገራት በትብብር እና በቅንጅት መስራት ይገባቸዋልም ብለዋል፡፡አያይዘውም በቅድሚያ ውስን የክትባት አቅርቦት የሚኖር ከሆነ ክትባቱን በቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ ... | 0 |
287895baae0ea3b964234894509cd6c4 | 8b438745f8a45e308692d9a830a754d2 | ጸጋዬ ኪዳነማርያም የአርባምንጭ ከተማ አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ | አቶ እንደሻው ጣሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል በመሆን ተሾሙ።የቀድሞው ኮሚሽነር ጀነራል አቶ ዘይኑ ጀማል የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው መሾማቸውን ተከትሎ ነው አቶ እንደሻው ጣሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው መሾማቸውን የፌደራል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃ ያመለክታል።አቶ እንደሻው ከ1983 እስከ 1992 ዓ.ም ድረስ በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ከመምህርነት እስከ ክፍለ ጦር አመራርነት በትምህርቱ ዘርፍ አገልግለዋል።ከዚያም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ... | 0 |
85665c5c8409eccfb152352a31a96417 | 85665c5c8409eccfb152352a31a96417 | ለጎብኝዎች እጅግ አደገኛ የሆኑ የአለማችን አገራት ይፋ ተደረጉ | ኢንተርናሽናል ኤስኦኤስ የተባለው ተቋም በ2021 የፈረንጆች አመት ለጎብኝዎችና መንገደኞች እጅግ አደገኛ የሆኑና ከፍተኛ የደህንነት ስጋት ይኖርባቸዋል ያላቸውን የአለማችን አገራት ዝርዝር ከሰሞኑ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ሊቢያ፣ ሶርያና አፍጋኒስታን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡የፖለቲካ ነውጥ፣ ማህበራዊ አለመረጋጋት፣ የደህንነት ሁኔታ፣ የአደጋ ጊዜ ምላሽ አገልግሎቶች ሁኔታ እና የወንጀል ድርጊቶችን ጨምሮ በተለያዩ የደህንነት ስጋት መመዘኛዎች ተጠቅሞ በመገምገም፣ የአለማችን አገራትን የአ... | 1 |
68116c53483d2739ae5c86591b6c9306 | bc3bbd792ec7c05eaf2555e490b49e84 | ፈቃድ የሌላቸው ግለሰቦችና ተቋማት በጥምቀት በዓል ድሮን መጠቀም እንደማይችሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ | አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መንግስት እና የጸጥታ አካላት ለሚያደርጉት ህዝባዊ ጥሪ ህበረተሰቡ በቂ ዝግጅት እንዲያደርግ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል እንደሻው ጣሰው ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ህብረተሰቡ ከጸጥታ መዋቅሩ ጎን በመቆም መረጃ በመስጠት እና አጥፊ ኃይሎችን በማጋለጥ እንዲተባበር አሳስበዋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ጋር በመሆን የሃገሪቱን ሰላም ለማስጠበቅ በከፍተኛ ዝግ... | 0 |
5b734e1bd20d459672b935033529b5d3 | 5b734e1bd20d459672b935033529b5d3 | ቅዱስ ጊዮርጊስ ኬንያዊ አጥቂ ላይ አነጣጥሯል | የአምናው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኬኒያዊው የተስካር ኤፍ.ሲ. አጥቂ ጄስ ጃክሰን ዌር ላይ ትኩረት ማድረጉን ከኬንያ የሚወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ የ26 ዓመቱ አጥቂ ጄስ በቅዱስ ጊዮርጊስ ለ3 ቀናት የቆየ የሙከራ ጊዜ ያሳለፈ ሲሆን ከታህሳስ 2 እስከ 4 በአዲስ አበባ መቆየቱ ታውቋል፡፡ጄስ በተለያዩ ምስራቅ አፍሪካ ክለቦች የሚፈለግ ሲሆን ከአንድ የቱኒዚያ ክለብ ጋር ስሙ ተያይዟል፡፡ ፈረሰኞቹ ያለባቸውን የአጥቂ ችግር ለመፍታት ተጫዋቾችን ማሰስ ከጀመረ ሰንበትበት ብሏል፡፡ እንደ ... | 1 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.