text stringclasses 7
values | summary stringclasses 7
values | extractive stringclasses 7
values | extractive11 stringclasses 7
values |
|---|---|---|---|
ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው።ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ጥናቶች ያሳያሉ።በአሜሪካ አንዲት እናት በሁለት ማህጸኖቿ መጸነሷ አነጋጋሪ ሆኗል።በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸር ከ17 አመቷ ጀምሮ ሁለት ማህጸን እንዳላት ብታውቅም በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ እንዳስደነገጣት ትናገራለች።“ለባለቤቴ ካሌብ ስነግረው እየዋሸሽኝ ነው” አለኝ የምትለው ሃቸር በግንቦት ወር ነው በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ በአልትራሳ... | ከ1 ሚሊየን በአንዷ የሚፈጠር አስገራሚ ክስተት - በሁለት ማህጸን መጸነስ | ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው። በሁለቱም ማህጸን የመጸነስ እድሉም ከ1 ሚሊየን ሴቶች በአንደኛዋ ይሳካል ተብሎ እንደመታመኑም የሃቸር ጽንስ መነጋገሪያ መሆኑ አይገርምም ይላል ኤንቢሲ ኒውስ በዘገባው። ጽንሶቹ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን የሚናገሩት ዶክተር ዴቪስ “እህትማማቾቹ” በስአታት ወይም ቀናት ልዩነት ሊወለዱ እንደሚችሉና በእናትየዋ ላይም የተለያየ የጤና እክል ሊያመጣባት እንደሚችል ገልጸዋል። በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸ... | ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው። በሁለቱም ማህጸን የመጸነስ እድሉም ከ1 ሚሊየን ሴቶች በአንደኛዋ ይሳካል ተብሎ እንደመታመኑም የሃቸር ጽንስ መነጋገሪያ መሆኑ አይገርምም ይላል ኤንቢሲ ኒውስ በዘገባው። ጽንሶቹ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን የሚናገሩት ዶክተር ዴቪስ “እህትማማቾቹ” በስአታት ወይም ቀናት ልዩነት ሊወለዱ እንደሚችሉና በእናትየዋ ላይም የተለያየ የጤና እክል ሊያመጣባት እንደሚችል ገልጸዋል። በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸ... |
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል።የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናና በህክምና ሳይንስ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ከአምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል።ዩኒቨርስቲው በአጠቃላይ 573 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ 161ዎቹ በህክምና በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።አቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ ለሃገራቸውና ለህዝባቸው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱት... | ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳእና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብርዶክትሬት አበረከተ | አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ፤ ዩኒቨርስቲው የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራምን ወደ 74፣ የድህረ ምረቃን ወደ 99፣ የዶክትሬት ዲግሪን ወደ27 የትምህርት አይነቶች አሳድጎ ሃገራችን የሚያስፈልጋትን የሰለጠ የሠው ኃይል እያፈራ ይገኛል ብለዋል። በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውና በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይመረቁ የቀሩ ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግ... | አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ፤ ዩኒቨርስቲው የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራምን ወደ 74፣ የድህረ ምረቃን ወደ 99፣ የዶክትሬት ዲግሪን ወደ27 የትምህርት አይነቶች አሳድጎ ሃገራችን የሚያስፈልጋትን የሰለጠ የሠው ኃይል እያፈራ ይገኛል ብለዋል። በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውና በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይመረቁ የቀሩ ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግ... |
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ።የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በር... | ህወሓት ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት ነው | አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ። የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በ... | አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ። የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በ... |
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። | ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ | አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። | አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። |
የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ።በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ እየተፈተነ የሚገኘው የሲሚንቶ ኢንዱስትሪ የገበያ መቀዛቀዝ አሳየ። አገር ውስጥ የሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 13 ሚሊዮን ኩንታል ቢሆንም፣ ሽያጩ ግን ከሰባት ሚሊዮን ኩንታል ያልበለጠ መሆኑ ታውቋል።ከገበያ መቀዛቀዝ ባሻገር የመንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው ሙገር ሲሚንቶ፣ ሰሞኑን አንድ ኩንታል ፒፒሲ ሲሚንቶ የሚሸጥበትን ዋጋ ከ210 ብር ወደ 190 ብር አውርዶታል።በኤሌክትሪክ ኃይል መቆ... | የሲሚንቶ ገበያ ተቀዛቀዘ | የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ። የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከአንድ ሺሕ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ ሙቀት ስለሚፈልጉ፣ ይህ ሙቀት ከተፈጠረ በኋላ ኃይል ሲቋረጥ በርካታ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለብልሽት እንደሚዳረጉ፣ እንደገና ኃይል ሲመጣ ደግሞ ፋብሪካዎቹን ወደ ሥራ ለመመለስ አስቸጋሪ እንደሆነ አቶ መኮንን ገልጸዋል። ባለፉት በርካታ ዓመታት የዋጋ ንረት ሲያጋጥመው የቆየው የሲሚንቶ ገበያ፣ በአሁኑ ጊዜ መቀዛቀዝ ስለታየበት፣ ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከ190 ብር እስከ 210 ብር ... | የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ። የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከአንድ ሺሕ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ ሙቀት ስለሚፈልጉ፣ ይህ ሙቀት ከተፈጠረ በኋላ ኃይል ሲቋረጥ በርካታ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለብልሽት እንደሚዳረጉ፣ እንደገና ኃይል ሲመጣ ደግሞ ፋብሪካዎቹን ወደ ሥራ ለመመለስ አስቸጋሪ እንደሆነ አቶ መኮንን ገልጸዋል። ባለፉት በርካታ ዓመታት የዋጋ ንረት ሲያጋጥመው የቆየው የሲሚንቶ ገበያ፣ በአሁኑ ጊዜ መቀዛቀዝ ስለታየበት፣ ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከ190 ብር እስከ 210 ብር ... |
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኢትዮጵያ በሀንጋሪ ቡዳፔስት ከተማ በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ያስመዘገበችውን ድል አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።በመግለጫው እንደተጠቀሰው ÷የቡድፔስቱ መድረክ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ እንደወትሮው ሁሉ ከፍ ብሎ የተውለበለበበት መድረክ ነበር።ከድሉ ባሻገር የነበ... | በአንድነት ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት | አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። በተለይ በሴቶች 10 ሺህ ሜትርና በማራቶን ሩጫ የታየው የቡደን ሥራ፣ እርስ በእርስ መናበብ እና መረዳዳት ከድል ምክንያትነቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያን ስንተባበር ተዓምር መሥራት እንደምንችል ያሳየ ነው ብሏል። ሀገርን በተለያዩ ዓለምአቀፍ መድረኮች በመወከል ድል ማስመዝገብ የሚወደስ ተግባር ነውያለው አገልግሎቱ ... | አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። በተለይ በሴቶች 10 ሺህ ሜትርና በማራቶን ሩጫ የታየው የቡደን ሥራ፣ እርስ በእርስ መናበብ እና መረዳዳት ከድል ምክንያትነቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያን ስንተባበር ተዓምር መሥራት እንደምንችል ያሳየ ነው ብሏል። ሀገርን በተለያዩ ዓለምአቀፍ መድረኮች በመወከል ድል ማስመዝገብ የሚወደስ ተግባር ነውያለው አገልግሎቱ ... |
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል።ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞጉል እና ሌሎች የቱርክ ፍትሕ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ደማቅ አቀባበል መደረጉም ነው የተገለጸው።የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም ... | የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከቱርክመንግስት ጋር በሕግና ተያያዥ ጉዳዮችትብብር ዙሪያ መከረ | አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም መሀመድ በተገኙበት ከቱርክ መንግስት ጋር በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸዉ የሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ ምክክር አድርጓል። ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞ... | አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም መሀመድ በተገኙበት ከቱርክ መንግስት ጋር በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸዉ የሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ ምክክር አድርጓል። ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞ... |
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 21