Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
text
stringclasses
7 values
summary
stringclasses
7 values
extractive
stringclasses
7 values
extractive11
stringclasses
7 values
ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው።ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ጥናቶች ያሳያሉ።በአሜሪካ አንዲት እናት በሁለት ማህጸኖቿ መጸነሷ አነጋጋሪ ሆኗል።በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸር ከ17 አመቷ ጀምሮ ሁለት ማህጸን እንዳላት ብታውቅም በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ እንዳስደነገጣት ትናገራለች።“ለባለቤቴ ካሌብ ስነግረው እየዋሸሽኝ ነው” አለኝ የምትለው ሃቸር በግንቦት ወር ነው በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ በአልትራሳውንድ የታየው።በሁለቱም ማህጸን ማርገዝ ማለት በቀላሉ ሁለት የተለያየ እርግዝና ተከስቷል እንደማለት ነው የሚሉት የሃቸርን እርግዝና የሚከታተሉት ዶክተር ሪቻርድ ዴቪስ፥ በዚህም ጽንሶቹን መንትያ ማለት እንደሚያስቸግር ይናገራሉ። ።እንደ ሃቸር ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ የሚችሉት ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ብቻ ናቸው።በሁለቱም ማህጸን የመጸነስ እድሉም ከ1 ሚሊየን ሴቶች በአንደኛዋ ይሳካል ተብሎ እንደመታመኑም የሃቸር ጽንስ መነጋገሪያ መሆኑ አይገርምም ይላል ኤንቢሲ ኒውስ በዘገባው።በሁለት ማህጸን የተጸነሱት የሃቸር ሴት ልጆች በገና በዓል ሰሞን ይህቺን ምድር በለቅሶ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል።ጽንሶቹ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን የሚናገሩት ዶክተር ዴቪስ “እህትማማቾቹ” በስአታት ወይም ቀናት ልዩነት ሊወለዱ እንደሚችሉና በእናትየዋ ላይም የተለያየ የጤና እክል ሊያመጣባት እንደሚችል ገልጸዋል።በየሳምንቱ በአልትራሳውንድ በተለያየ ማህጸን ውስጥ ያሉ ልጆቿን የምትመለከተው እናት ጭንቀት ውስጥ እንዳትገባም በባለሙያዎች ተገቢው እገዛ እየተደረገላት ነው ተብሏል።የሶስት ልጆች እናቷ ኬስሊ ሃቸር የቤተሰቡን ቁጥር ወደ ሰባት የሚያሳድጉት ሁለት ግን መንታ የማይሰኙ ልጆች የመጨረሻችን ይሆናሉ ብላለች።
ከ1 ሚሊየን በአንዷ የሚፈጠር አስገራሚ ክስተት - በሁለት ማህጸን መጸነስ
ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው። በሁለቱም ማህጸን የመጸነስ እድሉም ከ1 ሚሊየን ሴቶች በአንደኛዋ ይሳካል ተብሎ እንደመታመኑም የሃቸር ጽንስ መነጋገሪያ መሆኑ አይገርምም ይላል ኤንቢሲ ኒውስ በዘገባው። ጽንሶቹ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን የሚናገሩት ዶክተር ዴቪስ “እህትማማቾቹ” በስአታት ወይም ቀናት ልዩነት ሊወለዱ እንደሚችሉና በእናትየዋ ላይም የተለያየ የጤና እክል ሊያመጣባት እንደሚችል ገልጸዋል። በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸር ከ17 አመቷ ጀምሮ ሁለት ማህጸን እንዳላት ብታውቅም በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ እንዳስደነገጣት ትናገራለች። በሁለቱም ማህጸን ማርገዝ ማለት በቀላሉ ሁለት የተለያየ እርግዝና ተከስቷል እንደማለት ነው የሚሉት የሃቸርን እርግዝና የሚከታተሉት ዶክተር ሪቻርድ ዴቪስ፥ በዚህም ጽንሶቹን መንትያ ማለት እንደሚያስቸግር ይናገራሉ። እንደ ሃቸር ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ የሚችሉት ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ብቻ ናቸው። በሁለት ማህጸን የተጸነሱት የሃቸር ሴት ልጆች በገና በዓል ሰሞን ይህቺን ምድር በለቅሶ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። “ለባለቤቴ ካሌብ ስነግረው እየዋሸሽኝ ነው” አለኝ የምትለው ሃቸር በግንቦት ወር ነው በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ በአልትራሳውንድ የታየው። የሶስት ልጆች እናቷ ኬስሊ ሃቸር የቤተሰቡን ቁጥር ወደ ሰባት የሚያሳድጉት ሁለት ግን መንታ የማይሰኙ ልጆች የመጨረሻችን ይሆናሉ ብላለች።
ሁለት ማህጸን ያላት አሜሪካዊቷ የ33 አመት እናት በሁለቱም ጸንሳ መውለጃዋን እየተጠባበቀች ነው። በሁለቱም ማህጸን የመጸነስ እድሉም ከ1 ሚሊየን ሴቶች በአንደኛዋ ይሳካል ተብሎ እንደመታመኑም የሃቸር ጽንስ መነጋገሪያ መሆኑ አይገርምም ይላል ኤንቢሲ ኒውስ በዘገባው። ጽንሶቹ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸውን የሚናገሩት ዶክተር ዴቪስ “እህትማማቾቹ” በስአታት ወይም ቀናት ልዩነት ሊወለዱ እንደሚችሉና በእናትየዋ ላይም የተለያየ የጤና እክል ሊያመጣባት እንደሚችል ገልጸዋል። በአላባማ ነዋሪ የሆነችው ኬስሊ ሃቸር ከ17 አመቷ ጀምሮ ሁለት ማህጸን እንዳላት ብታውቅም በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ እንዳስደነገጣት ትናገራለች። በሁለቱም ማህጸን ማርገዝ ማለት በቀላሉ ሁለት የተለያየ እርግዝና ተከስቷል እንደማለት ነው የሚሉት የሃቸርን እርግዝና የሚከታተሉት ዶክተር ሪቻርድ ዴቪስ፥ በዚህም ጽንሶቹን መንትያ ማለት እንደሚያስቸግር ይናገራሉ። እንደ ሃቸር ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ የሚችሉት ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ብቻ ናቸው። በሁለት ማህጸን የተጸነሱት የሃቸር ሴት ልጆች በገና በዓል ሰሞን ይህቺን ምድር በለቅሶ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። “ለባለቤቴ ካሌብ ስነግረው እየዋሸሽኝ ነው” አለኝ የምትለው ሃቸር በግንቦት ወር ነው በሁለቱም ማህጸኖቿ መጸነሷ በአልትራሳውንድ የታየው። ከ1 ሺህ ሴቶች ሶስቱ ሁለት ማህጸን ኖሯቸው ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ጥናቶች ያሳያሉ። የሶስት ልጆች እናቷ ኬስሊ ሃቸር የቤተሰቡን ቁጥር ወደ ሰባት የሚያሳድጉት ሁለት ግን መንታ የማይሰኙ ልጆች የመጨረሻችን ይሆናሉ ብላለች።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል።የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናና በህክምና ሳይንስ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ከአምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል።ዩኒቨርስቲው በአጠቃላይ 573 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ 161ዎቹ በህክምና በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።አቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ ለሃገራቸውና ለህዝባቸው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱት፤ በተለይም በቅርሶች ጥበቃና በሀረር ከተማ የግል ሙዚየምን ያቋቋሙ በመሆኑ የክብር ዶክተሬቱ ተበርክቶላቸዋል።አቶ አባዱላ ገመዳ በመንግስት የተለያዩ የስራ የኃላፊነት የማህበረሰቡ ህይወት እንዲለወጥ አመራር በመስጠት እንዲሁም በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና መስክ፣ በስነ ሰብና ህብረተሰብ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ዶክትሬት ተሰጥቷቸዋል።በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውና በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይመረቁ የቀሩ ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ፣ በስፔሻሊቲና በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በነርስነት፣ በፋርማሲና በህብረተሰብ ጤና ዘርፍ ያስመረቀው።የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ያደታ ደሴ፤ ኮሌጁ የተቋቋመበትን 25ኛ ዓመት እያከበረ ባለበት ወቅት የሚካሄድ ምረቃ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ገልፀዋል።የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ፤ ዩኒቨርስቲው የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራምን ወደ 74፣ የድህረ ምረቃን ወደ 99፣ የዶክትሬት ዲግሪን ወደ27 የትምህርት አይነቶች አሳድጎ ሃገራችን የሚያስፈልጋትን የሰለጠ የሠው ኃይል እያፈራ ይገኛል ብለዋል።የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፤ ጤናው የተጠበቀ ህዝብ እንዲኖር በቀሰማችሁት የጤና ሙያ ህብረተሰቡን ልታገለግሉና ህዝቡ በጤና ችግሮች ተጠቂ እንዳይሆን ሚናችሁን ልትወጡ ይገባል ብለዋል።የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል 30 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል።ኮሌጁ በአሁኑ ወቅት በ13 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ17 የሁለተኛና በ4 የዶክትሬት ዲግሪ እንዲሁም በስድስት የስፔሻሊቲ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተማሪዎችን እያሰለጠነ ሲሆን፤ ባለፉት 23 ዓመታት ከ15ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎችን አሰልጥኖ በማስመረቅ ወደ ስራ ማሰማራቱ ተገልጿል።
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳእና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብርዶክትሬት አበረከተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ፤ ዩኒቨርስቲው የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራምን ወደ 74፣ የድህረ ምረቃን ወደ 99፣ የዶክትሬት ዲግሪን ወደ27 የትምህርት አይነቶች አሳድጎ ሃገራችን የሚያስፈልጋትን የሰለጠ የሠው ኃይል እያፈራ ይገኛል ብለዋል። በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውና በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይመረቁ የቀሩ ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ፣ በስፔሻሊቲና በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በነርስነት፣ በፋርማሲና በህብረተሰብ ጤና ዘርፍ ያስመረቀው። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ያደታ ደሴ፤ ኮሌጁ የተቋቋመበትን 25ኛ ዓመት እያከበረ ባለበት ወቅት የሚካሄድ ምረቃ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ገልፀዋል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናና በህክምና ሳይንስ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ከአምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፤ ጤናው የተጠበቀ ህዝብ እንዲኖር በቀሰማችሁት የጤና ሙያ ህብረተሰቡን ልታገለግሉና ህዝቡ በጤና ችግሮች ተጠቂ እንዳይሆን ሚናችሁን ልትወጡ ይገባል ብለዋል። ዩኒቨርስቲው በአጠቃላይ 573 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ 161ዎቹ በህክምና በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ናቸው። አቶ አባዱላ ገመዳ በመንግስት የተለያዩ የስራ የኃላፊነት የማህበረሰቡ ህይወት እንዲለወጥ አመራር በመስጠት እንዲሁም በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና መስክ፣ በስነ ሰብና ህብረተሰብ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ዶክትሬት ተሰጥቷቸዋል። ኮሌጁ በአሁኑ ወቅት በ13 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ17 የሁለተኛና በ4 የዶክትሬት ዲግሪ እንዲሁም በስድስት የስፔሻሊቲ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተማሪዎችን እያሰለጠነ ሲሆን፤ ባለፉት 23 ዓመታት ከ15ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎችን አሰልጥኖ በማስመረቅ ወደ ስራ ማሰማራቱ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ አባ ዱላ ገመዳ እና ለአቶ አብዱላሂ አሊ ሸሪፍ የክብር ዶክትሬት አበርክቷል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ፤ ዩኒቨርስቲው የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራምን ወደ 74፣ የድህረ ምረቃን ወደ 99፣ የዶክትሬት ዲግሪን ወደ27 የትምህርት አይነቶች አሳድጎ ሃገራችን የሚያስፈልጋትን የሰለጠ የሠው ኃይል እያፈራ ይገኛል ብለዋል። በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸውና በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይመረቁ የቀሩ ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ፣ በስፔሻሊቲና በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በነርስነት፣ በፋርማሲና በህብረተሰብ ጤና ዘርፍ ያስመረቀው። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ያደታ ደሴ፤ ኮሌጁ የተቋቋመበትን 25ኛ ዓመት እያከበረ ባለበት ወቅት የሚካሄድ ምረቃ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ገልፀዋል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናና በህክምና ሳይንስ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ከአምስት መቶ በላይ ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፤ ጤናው የተጠበቀ ህዝብ እንዲኖር በቀሰማችሁት የጤና ሙያ ህብረተሰቡን ልታገለግሉና ህዝቡ በጤና ችግሮች ተጠቂ እንዳይሆን ሚናችሁን ልትወጡ ይገባል ብለዋል። ዩኒቨርስቲው በአጠቃላይ 573 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ 161ዎቹ በህክምና በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ናቸው። አቶ አባዱላ ገመዳ በመንግስት የተለያዩ የስራ የኃላፊነት የማህበረሰቡ ህይወት እንዲለወጥ አመራር በመስጠት እንዲሁም በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና መስክ፣ በስነ ሰብና ህብረተሰብ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ዶክትሬት ተሰጥቷቸዋል። የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል 30 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል። ኮሌጁ በአሁኑ ወቅት በ13 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ17 የሁለተኛና በ4 የዶክትሬት ዲግሪ እንዲሁም በስድስት የስፔሻሊቲ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተማሪዎችን እያሰለጠነ ሲሆን፤ ባለፉት 23 ዓመታት ከ15ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎችን አሰልጥኖ በማስመረቅ ወደ ስራ ማሰማራቱ ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ።የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎችም መማረካቸውን ገልፀዋል።የሽብር ቡድኑ በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል፣ ሴቶች ተደፍረዋል፣ ንብረቶችም መዘረፋቸውን ነው የገለፁት።በዚህም የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን ነው ዳይሬክተሩ የተናገሩት።የተላለፈውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ህብረተሰቡ የሽብር ቡድኑን ግብዓተ መሬት ለማፋጠን ያሳየው ተነሳሽነትና ርብርብ የሚደነቅ መሆኑንም ገልጸዋል።ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ ወጣቱ ተደራጅቶ አካባቢውን በንቃት መከታተል እና ከሽብር ቡድኑ ሰርጎ ገቦች መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል።በውጭ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የህልውና ዘመቻውን በገንዘብና አቅማቸው በፈቀደው ሁሉ እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ህወሓት ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ። የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎችም መማረካቸውን ገልፀዋል። የተላለፈውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ህብረተሰቡ የሽብር ቡድኑን ግብዓተ መሬት ለማፋጠን ያሳየው ተነሳሽነትና ርብርብ የሚደነቅ መሆኑንም ገልጸዋል። ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ ወጣቱ ተደራጅቶ አካባቢውን በንቃት መከታተል እና ከሽብር ቡድኑ ሰርጎ ገቦች መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል። የሽብር ቡድኑ በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል፣ ሴቶች ተደፍረዋል፣ ንብረቶችም መዘረፋቸውን ነው የገለፁት። በዚህም የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን ነው ዳይሬክተሩ የተናገሩት። በውጭ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የህልውና ዘመቻውን በገንዘብና አቅማቸው በፈቀደው ሁሉ እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንትና አካባቢው፤ በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ፣ መርሳና አካባቢው፤ እንዲሁም በዋግህምራ ዞን ሰቆጣና አካባቢው እየተሰወደበት ባለው ወታደራዊ እርምጃ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እየደረሰበት መሆኑን የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገለፀ። የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ የሽብር ቡድኑ ትላልቅ አዋጊዎች መገደላቸውን እና በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎችም መማረካቸውን ገልፀዋል። የተላለፈውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ህብረተሰቡ የሽብር ቡድኑን ግብዓተ መሬት ለማፋጠን ያሳየው ተነሳሽነትና ርብርብ የሚደነቅ መሆኑንም ገልጸዋል። ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ ወጣቱ ተደራጅቶ አካባቢውን በንቃት መከታተል እና ከሽብር ቡድኑ ሰርጎ ገቦች መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል። የሽብር ቡድኑ በኃይል በወረራቸው አካባቢዎች ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል፣ ሴቶች ተደፍረዋል፣ ንብረቶችም መዘረፋቸውን ነው የገለፁት። በዚህም የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡን ነው ዳይሬክተሩ የተናገሩት። በውጭ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የህልውና ዘመቻውን በገንዘብና አቅማቸው በፈቀደው ሁሉ እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ።ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ380 ሚሊየን ዶላር ወይም በ16 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ።በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ እየተፈተነ የሚገኘው የሲሚንቶ ኢንዱስትሪ የገበያ መቀዛቀዝ አሳየ። አገር ውስጥ የሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 13 ሚሊዮን ኩንታል ቢሆንም፣ ሽያጩ ግን ከሰባት ሚሊዮን ኩንታል ያልበለጠ መሆኑ ታውቋል።ከገበያ መቀዛቀዝ ባሻገር የመንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው ሙገር ሲሚንቶ፣ ሰሞኑን አንድ ኩንታል ፒፒሲ ሲሚንቶ የሚሸጥበትን ዋጋ ከ210 ብር ወደ 190 ብር አውርዶታል።በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና ከቀትር በኋላ 11፡00 ሰዓት እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት ድረስ ኃይል እንዳይጠቀሙ በመንግሥት ትዕዛዝ በመሰጠቱ የገበያ መቀዛቀዝ መፈጠሩ የተነገረ ሲሆን፣ የተለያዩ ሲሚንቶ ፋብሪካዎችም ሥራ እያቆሙ ነው።ሥራ ካቆሙ ፋብሪካዎች ውስጥ ሲኤች ክሊንከር፣ ሁዎንግሽን ሲሚንቶና ኢስት ሲሚንቶ ይገኙበታል። የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን ዘርጋው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ትልቁ ፈተና ሆኗል።የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከአንድ ሺሕ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ ሙቀት ስለሚፈልጉ፣ ይህ ሙቀት ከተፈጠረ በኋላ ኃይል ሲቋረጥ በርካታ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለብልሽት እንደሚዳረጉ፣ እንደገና ኃይል ሲመጣ ደግሞ ፋብሪካዎቹን ወደ ሥራ ለመመለስ አስቸጋሪ እንደሆነ አቶ መኮንን ገልጸዋል።የገበያውን መቀዛቀዝ በተመለከተ ሁሌም በክረምት ወራትና ክረምት ከወጣ በኋላ ለተወሰኑ ወራት የሲሚንቶ ገበያ መቀዛቀዙ የተለመደ እንደሆነና ከመብራት ጋር እንደማይገናኝ ገልጸዋል። ይሁንና በዚህ ሐሳብ የማይስማሙ አሉ።ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የአንድ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ አስኪያጅ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ መንግሥት በአንድ ጊዜ በርካታ ፕሮጀክቶችን ያስጀመረ በመሆኑ፣ ለሚያሠራው ሥራ ክፍያ ለመፈጸም እየተቸገረ ነው።መንግሥት የበጀት እጥረት ስላለበት መንግሥት ክፍያ እየፈጸመ ባለመሆኑ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በመቀዛቀዙ የሲሚንቶ ገበያውም ሊቀዛቀዝ እንደቻለ አመልክተዋል። ባለፉት በርካታ ዓመታት የዋጋ ንረት ሲያጋጥመው የቆየው የሲሚንቶ ገበያ፣ በአሁኑ ጊዜ መቀዛቀዝ ስለታየበት፣ ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከ190 ብር እስከ 210 ብር ድረስ ባለው ዋጋ በመሸጥ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ቀደም ባሉት ጊዜያት ሲሚንቶ ገበያው ውስጥ በኩንታል እስከ 400 ብር ይሸጥ ነበር።አቶ መኮንን ሙገር የሲሚንቶ ዋጋ ሊቀነስ ከቻለባቸው ምክንያቶች አንዱ ሲጠቀም የቆየውን ጥቁር ናፍጣ ትቶ፣ በድንጋይ ከሰል እንዲጠቀም በመወሰኑ ነው ብለዋል።በ15 ቀናት ውስጥ በድንጋይ ከሰል መጠቀም እንደሚጀምር የተናገሩት አቶ መኮንን፣ ከጥቁር ናፍጣ ይልቅ የድንጋይ ከሰል ርካሽ በመሆኑ ሙገር ዋጋ ለመቀነሱ አንዱ ምክንያት መሆኑን አስረድተዋል።
የሲሚንቶ ገበያ ተቀዛቀዘ
የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ። የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከአንድ ሺሕ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ ሙቀት ስለሚፈልጉ፣ ይህ ሙቀት ከተፈጠረ በኋላ ኃይል ሲቋረጥ በርካታ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለብልሽት እንደሚዳረጉ፣ እንደገና ኃይል ሲመጣ ደግሞ ፋብሪካዎቹን ወደ ሥራ ለመመለስ አስቸጋሪ እንደሆነ አቶ መኮንን ገልጸዋል። ባለፉት በርካታ ዓመታት የዋጋ ንረት ሲያጋጥመው የቆየው የሲሚንቶ ገበያ፣ በአሁኑ ጊዜ መቀዛቀዝ ስለታየበት፣ ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከ190 ብር እስከ 210 ብር ድረስ ባለው ዋጋ በመሸጥ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ከገበያ መቀዛቀዝ ባሻገር የመንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው ሙገር ሲሚንቶ፣ ሰሞኑን አንድ ኩንታል ፒፒሲ ሲሚንቶ የሚሸጥበትን ዋጋ ከ210 ብር ወደ 190 ብር አውርዶታል። አገር ውስጥ የሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 13 ሚሊዮን ኩንታል ቢሆንም፣ ሽያጩ ግን ከሰባት ሚሊዮን ኩንታል ያልበለጠ መሆኑ ታውቋል። አቶ መኮንን ሙገር የሲሚንቶ ዋጋ ሊቀነስ ከቻለባቸው ምክንያቶች አንዱ ሲጠቀም የቆየውን ጥቁር ናፍጣ ትቶ፣ በድንጋይ ከሰል እንዲጠቀም በመወሰኑ ነው ብለዋል። ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የአንድ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ አስኪያጅ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ መንግሥት በአንድ ጊዜ በርካታ ፕሮጀክቶችን ያስጀመረ በመሆኑ፣ ለሚያሠራው ሥራ ክፍያ ለመፈጸም እየተቸገረ ነው። የገበያውን መቀዛቀዝ በተመለከተ ሁሌም በክረምት ወራትና ክረምት ከወጣ በኋላ ለተወሰኑ ወራት የሲሚንቶ ገበያ መቀዛቀዙ የተለመደ እንደሆነና ከመብራት ጋር እንደማይገናኝ ገልጸዋል። በ15 ቀናት ውስጥ በድንጋይ ከሰል መጠቀም እንደሚጀምር የተናገሩት አቶ መኮንን፣ ከጥቁር ናፍጣ ይልቅ የድንጋይ ከሰል ርካሽ በመሆኑ ሙገር ዋጋ ለመቀነሱ አንዱ ምክንያት መሆኑን አስረድተዋል።
የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ፈተና መሆኑ ተነገረ። የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከአንድ ሺሕ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በላይ ሙቀት ስለሚፈልጉ፣ ይህ ሙቀት ከተፈጠረ በኋላ ኃይል ሲቋረጥ በርካታ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ለብልሽት እንደሚዳረጉ፣ እንደገና ኃይል ሲመጣ ደግሞ ፋብሪካዎቹን ወደ ሥራ ለመመለስ አስቸጋሪ እንደሆነ አቶ መኮንን ገልጸዋል። ባለፉት በርካታ ዓመታት የዋጋ ንረት ሲያጋጥመው የቆየው የሲሚንቶ ገበያ፣ በአሁኑ ጊዜ መቀዛቀዝ ስለታየበት፣ ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ከ190 ብር እስከ 210 ብር ድረስ ባለው ዋጋ በመሸጥ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ከገበያ መቀዛቀዝ ባሻገር የመንግሥት የልማት ድርጅት የሆነው ሙገር ሲሚንቶ፣ ሰሞኑን አንድ ኩንታል ፒፒሲ ሲሚንቶ የሚሸጥበትን ዋጋ ከ210 ብር ወደ 190 ብር አውርዶታል። አገር ውስጥ የሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 13 ሚሊዮን ኩንታል ቢሆንም፣ ሽያጩ ግን ከሰባት ሚሊዮን ኩንታል ያልበለጠ መሆኑ ታውቋል። አቶ መኮንን ሙገር የሲሚንቶ ዋጋ ሊቀነስ ከቻለባቸው ምክንያቶች አንዱ ሲጠቀም የቆየውን ጥቁር ናፍጣ ትቶ፣ በድንጋይ ከሰል እንዲጠቀም በመወሰኑ ነው ብለዋል። ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የአንድ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ አስኪያጅ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ መንግሥት በአንድ ጊዜ በርካታ ፕሮጀክቶችን ያስጀመረ በመሆኑ፣ ለሚያሠራው ሥራ ክፍያ ለመፈጸም እየተቸገረ ነው። የገበያውን መቀዛቀዝ በተመለከተ ሁሌም በክረምት ወራትና ክረምት ከወጣ በኋላ ለተወሰኑ ወራት የሲሚንቶ ገበያ መቀዛቀዙ የተለመደ እንደሆነና ከመብራት ጋር እንደማይገናኝ ገልጸዋል። የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አቶ መኮንን ዘርጋው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች ትልቁ ፈተና ሆኗል። በ15 ቀናት ውስጥ በድንጋይ ከሰል መጠቀም እንደሚጀምር የተናገሩት አቶ መኮንን፣ ከጥቁር ናፍጣ ይልቅ የድንጋይ ከሰል ርካሽ በመሆኑ ሙገር ዋጋ ለመቀነሱ አንዱ ምክንያት መሆኑን አስረድተዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኢትዮጵያ በሀንጋሪ ቡዳፔስት ከተማ በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ያስመዘገበችውን ድል አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።በመግለጫው እንደተጠቀሰው ÷የቡድፔስቱ መድረክ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ እንደወትሮው ሁሉ ከፍ ብሎ የተውለበለበበት መድረክ ነበር።ከድሉ ባሻገር የነበረው የቡድን ሥራ ኢትዮጵያውያንን በሙሉ ያኮራና አንጸባራቂ ድል እንደነበርም በመግለጫው ተነስቷል።“አረንጓዴው ጎርፍ” እየተባለ የሚጠራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን፤ ዘንድሮም ስያሜውን በሚመጥን መልኩ አትሌቶቻችን ተከታትለው በመግባት የሀገራችንን የድል ታሪክ ደግሟል ሲልም ያትታል መግለጫው።በተለይ በሴቶች 10 ሺህ ሜትርና በማራቶን ሩጫ የታየው የቡደን ሥራ፣ እርስ በእርስ መናበብ እና መረዳዳት ከድል ምክንያትነቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያን ስንተባበር ተዓምር መሥራት እንደምንችል ያሳየ ነው ብሏል።አትሌቶቻችን በሩጫ ወቅት መረጃ በመለዋወጥ፣ በመተጋገዝ እና አንዳቸው ሌላውን በመጠበቅ እስከመጨረሻው ድረስ በቡድን መጓዛቸው የሚደነቅ እንደሆነም በመግለጫው ተጠቅሷል።ሀገራችን ውድድሩ 2 የወርቅ፣ 4 የብር እና 3 የነሀስ ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ ከዓለም 6ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 2ኛ ሆና ውድድሩን በማጠናቀቅ በቀጣይ ዓመት ለሚደረገው የኦሎምፒክ ውድድር ስንቅ የሚሆኑ ተሞክሮዎች ማግኘቷም ተመላክቷል።ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአትሌቲክስ ውድድሮች ጠፍቶ የነበረው የኢትዮጵያውያን የቡድን ሥራ በዘንድሮው ውድድር በጉልህ መታየቱ በዘርፉ ያለንን ስኬት በቀጣይ ጊዜያት ለማሻሻል የሚያስችል እንደሆነም ተገልጿል።ከምንም በላይ ከውጤቱ ባሻገር ውጤቱ የተገኘበት መንገድ ኢትዮጵያውያንን በጋራ ያስደሰተ፤ የሀገራዊ አንድነታችን ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ አኩሪ ድል መሆኑ በመግለጫው ተነስቷል።ሀገርን በተለያዩ ዓለምአቀፍ መድረኮች በመወከል ድል ማስመዝገብ የሚወደስ ተግባር ነውያለው አገልግሎቱ ሀገራችን ከጊዜያዊ አሉታዊ ፈተናዎች ባሻገር በተለያዩ ዘርፎች ድል የሚያደርጉ የትጉሃን ሀገር መሆኗን ለዓለም ማሳየት በሁሉም ዘርፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብሏል።ኢትዮጵያ በጥረታቸው ድል የሚያደርጉ፣ የሀገራቸውን መልካም ገፅታ አጉልተው የሚሳዩ የብርቅዬ ልጆች ቤት መሆኗ ዛሬም በዓለም አደባባይ ታይቷል ሲልም ያትታል መግለጫው።ኢትዮጵያ ከፈተናዋ በላይ ተስፋዋ የለመለመ፣ አዎንታዊ ስኬቷም በእጅጉ እንደሚልቅ በተለያዩ ዘርፎች እየታየ መሆኑም ተገልጿል።በስፖርት ዘርፉ ከትውልድ ወደ ትውልድ የቀጠለው የአሸናፊነት ገድል በቀጣይ ጊዜያትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም በትብብር ሊሰራ እንደሚገባ በመግለጫው መልዕክት መተላለፉን ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
በአንድነት ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። በተለይ በሴቶች 10 ሺህ ሜትርና በማራቶን ሩጫ የታየው የቡደን ሥራ፣ እርስ በእርስ መናበብ እና መረዳዳት ከድል ምክንያትነቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያን ስንተባበር ተዓምር መሥራት እንደምንችል ያሳየ ነው ብሏል። ሀገርን በተለያዩ ዓለምአቀፍ መድረኮች በመወከል ድል ማስመዝገብ የሚወደስ ተግባር ነውያለው አገልግሎቱ ሀገራችን ከጊዜያዊ አሉታዊ ፈተናዎች ባሻገር በተለያዩ ዘርፎች ድል የሚያደርጉ የትጉሃን ሀገር መሆኗን ለዓለም ማሳየት በሁሉም ዘርፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብሏል። ኢትዮጵያ በጥረታቸው ድል የሚያደርጉ፣ የሀገራቸውን መልካም ገፅታ አጉልተው የሚሳዩ የብርቅዬ ልጆች ቤት መሆኗ ዛሬም በዓለም አደባባይ ታይቷል ሲልም ያትታል መግለጫው። “አረንጓዴው ጎርፍ” እየተባለ የሚጠራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን፤ ዘንድሮም ስያሜውን በሚመጥን መልኩ አትሌቶቻችን ተከታትለው በመግባት የሀገራችንን የድል ታሪክ ደግሟል ሲልም ያትታል መግለጫው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአትሌቲክስ ውድድሮች ጠፍቶ የነበረው የኢትዮጵያውያን የቡድን ሥራ በዘንድሮው ውድድር በጉልህ መታየቱ በዘርፉ ያለንን ስኬት በቀጣይ ጊዜያት ለማሻሻል የሚያስችል እንደሆነም ተገልጿል። ከምንም በላይ ከውጤቱ ባሻገር ውጤቱ የተገኘበት መንገድ ኢትዮጵያውያንን በጋራ ያስደሰተ፤ የሀገራዊ አንድነታችን ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ አኩሪ ድል መሆኑ በመግለጫው ተነስቷል። ከድሉ ባሻገር የነበረው የቡድን ሥራ ኢትዮጵያውያንን በሙሉ ያኮራና አንጸባራቂ ድል እንደነበርም በመግለጫው ተነስቷል። በስፖርት ዘርፉ ከትውልድ ወደ ትውልድ የቀጠለው የአሸናፊነት ገድል በቀጣይ ጊዜያትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም በትብብር ሊሰራ እንደሚገባ በመግለጫው መልዕክት መተላለፉን ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ማሳያ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። በተለይ በሴቶች 10 ሺህ ሜትርና በማራቶን ሩጫ የታየው የቡደን ሥራ፣ እርስ በእርስ መናበብ እና መረዳዳት ከድል ምክንያትነቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያን ስንተባበር ተዓምር መሥራት እንደምንችል ያሳየ ነው ብሏል። ሀገርን በተለያዩ ዓለምአቀፍ መድረኮች በመወከል ድል ማስመዝገብ የሚወደስ ተግባር ነውያለው አገልግሎቱ ሀገራችን ከጊዜያዊ አሉታዊ ፈተናዎች ባሻገር በተለያዩ ዘርፎች ድል የሚያደርጉ የትጉሃን ሀገር መሆኗን ለዓለም ማሳየት በሁሉም ዘርፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብሏል። ኢትዮጵያ በጥረታቸው ድል የሚያደርጉ፣ የሀገራቸውን መልካም ገፅታ አጉልተው የሚሳዩ የብርቅዬ ልጆች ቤት መሆኗ ዛሬም በዓለም አደባባይ ታይቷል ሲልም ያትታል መግለጫው። “አረንጓዴው ጎርፍ” እየተባለ የሚጠራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን፤ ዘንድሮም ስያሜውን በሚመጥን መልኩ አትሌቶቻችን ተከታትለው በመግባት የሀገራችንን የድል ታሪክ ደግሟል ሲልም ያትታል መግለጫው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአትሌቲክስ ውድድሮች ጠፍቶ የነበረው የኢትዮጵያውያን የቡድን ሥራ በዘንድሮው ውድድር በጉልህ መታየቱ በዘርፉ ያለንን ስኬት በቀጣይ ጊዜያት ለማሻሻል የሚያስችል እንደሆነም ተገልጿል። ከምንም በላይ ከውጤቱ ባሻገር ውጤቱ የተገኘበት መንገድ ኢትዮጵያውያንን በጋራ ያስደሰተ፤ የሀገራዊ አንድነታችን ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ አኩሪ ድል መሆኑ በመግለጫው ተነስቷል። ከድሉ ባሻገር የነበረው የቡድን ሥራ ኢትዮጵያውያንን በሙሉ ያኮራና አንጸባራቂ ድል እንደነበርም በመግለጫው ተነስቷል። በመግለጫው እንደተጠቀሰው ÷የቡድፔስቱ መድረክ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ እንደወትሮው ሁሉ ከፍ ብሎ የተውለበለበበት መድረክ ነበር። በስፖርት ዘርፉ ከትውልድ ወደ ትውልድ የቀጠለው የአሸናፊነት ገድል በቀጣይ ጊዜያትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም በትብብር ሊሰራ እንደሚገባ በመግለጫው መልዕክት መተላለፉን ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል።ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞጉል እና ሌሎች የቱርክ ፍትሕ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ደማቅ አቀባበል መደረጉም ነው የተገለጸው።የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም መሀመድ በተገኙበት ከቱርክ መንግስት ጋር በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸዉ የሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ ምክክር አድርጓል።በቀጣይ ቀናትም በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስት መካከል በሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ስምምነቶች ይፈረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከቱርክመንግስት ጋር በሕግና ተያያዥ ጉዳዮችትብብር ዙሪያ መከረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም መሀመድ በተገኙበት ከቱርክ መንግስት ጋር በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸዉ የሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ ምክክር አድርጓል። ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞጉል እና ሌሎች የቱርክ ፍትሕ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ደማቅ አቀባበል መደረጉም ነው የተገለጸው። በቀጣይ ቀናትም በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስት መካከል በሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ስምምነቶች ይፈረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ የተመራ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሁለትዮሽ የሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር ቱርክ አንካራ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አደም መሀመድ በተገኙበት ከቱርክ መንግስት ጋር በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸዉ የሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ ምክክር አድርጓል። ለልዑካን ቡድኑ የቱርክ የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ያኩፕ ሞጉል እና ሌሎች የቱርክ ፍትሕ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ደማቅ አቀባበል መደረጉም ነው የተገለጸው። በቀጣይ ቀናትም በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስት መካከል በሕግ ትብብር ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ስምምነቶች ይፈረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
15