Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
instruction
stringclasses
3 values
extractive_text
stringclasses
3 values
summary
stringclasses
3 values
Summarize the following news article into a concise headline.
የኢፌደሪ ስፖርት ኮሚሽን ክልሎች ለሃገር አቀፍ ስፖርት ማህበራት የሚላኩ አመራሮች በግለሰቦች ትውውቅና በተወሰኑ አካላት ፍላጎት ብቻ መሆን እንደሌለባቸው አስታወቀ። ለሃገር አቀፍ የስፖርት ማህበራት የሚላኩ አመራሮች ምክንያታዊ አለመሆኑን ተከትሎ የሴቶችን በስፖርት ማህበራት የሴቶች ተሳትፎ ውስን እንድሆን አድርጎታል። የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ ቢያንስ ስላሳ በመቶ ሊሆን እንደሚገባ የኦሊምፒክ ቻርተርን ጨምሮ የአለም አቀፍ የስፖርት ማህበራት ህጎች ያስቀምጣሉ። የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር እንደተናገሩት፤ ክልሎች ለሃገር አቀፍ ስፖርት ማህበራት አመራርነት የሚልኳቸውን ተወካዮች በተወሰኑ አካላት ፍላጎትና በግለሰቦች ትውውቅ መሆን የለበትም። በስፖርቱ ዘርፍ ግን ክፍተት የሚታይ መሆኑን የገለጹት አቶ ኤልያስ፤ ኮሚሽኑ በቀጣይ በትኩረት ከሚሰራቸው ስራወች አንዱ ሴቶች በስፖርት አደረጃጀቶች ውስጥ በበቂ ሁኔታ በአመራርነት እንድሳተፉ ማድረግ ላይ ይሆናል። በመሆኑም ለአመራርነት የሚላኩ ተወካዮች የተወከሉበትን ስፖርት ወደፊት ሊያሻግሩ ይችላሉ የሚለው በሚገባ ተተችቶ አሳታፊ በሆነ መልኩ ሊልኩ ይገባል ብለዋል። በሃገር አቀፍ ደረጃ ስላሳ የስፖርት ማህበራት የሚገኙ ሲሆን በዚህ ውስጥ የሴቶች የአመራርነት ድርሻ ከአስር በመቶ አይበልጡም። ለዚህ ደግሞ ከክልሎች ጋር ከመነጋገር ባሻገር በመመሪያ እና በአሰራር የሚደገፍ ይሆናል ብለዋል። ሴቶች በተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚችሉ በየደረጃው የሚገኙ እና የአመራርነት እድሉን ያገኙ ሴቶች ማሳየት ችለዋል። አድስ ዘመን መጋቢት ሁለት ሽህ ዳንኤል ዘነበ።
ለስፖርት ማህበራት የሚላኩ አመራሮች በግለሰቦች ትውውቅ መሆን የለበትም
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ህዝብና መንግስት ላይ በፈጠሩት ክህደትና የከተማዋን ሰላም ለማደፍረስ የተለያየ የሽብር እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩ አስር የሚሆኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአድስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ህብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ሴራ ለማክሸፍ በአንድ ቀን ከሁለት ሽህ በላይ ጥቆማወች በመስጠት ላይ መሆኑን ምክትል ከንቲባዋ ገልጸዋል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመግለጫቸው በከተማው ውስጥ የተለያዩ ህገወጥ መሳሪያወች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ጠቁመዋል። በከተማዋ የጸጥታ ሁኔታው በተጠናከረ መንገድ እየተሰራ እንደሚገኝ በመግለጽ ከስምንት መቶ ሰማኒያ በላይ የብሎክ አደረጃጀቶች አማካኝነት በየሰአቱ ከነዋሪያችን እና ከጸጥታ ሃይሉ እንድሁም ከኦሮሚያ ልዩ ዞኖች ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ምክትል ከንቲባዋ አንስተዋል። ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ፣በየመጋዘኑ ምርትን በመደበቅ በሌሎች ህገወጥ ተግባራት የተሰማሩ ሃያ አምስት የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን እና የቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው በመግለጫው ማንሳታቸውን ከአድስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የአድስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመንግስታዊ ተቋማት መደበኛ አገልግሎቶች በተገቢው ሁኔታ እንድሰጥ የተጠናከረ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ መሆኑን ወይዘሮ አዳነች የገለጹ ሲሆን፥ ህብረተሰቡም መብቱን የማስከበርና ግደታውን የመወጣት እንቅስቃሴውን ማስቀጠል ይጠበቅበታል ብለዋል።
የከተማዋን ሰላም ለማደፍረስ የተለያየ የሽብር እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩ አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል ምክትልከንቲባ ወይዘሮ አዳነች
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስራ ሃላፊወች ከሚሲዮን መሪወች ጋር በመሆን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል። የስራ ሃላፊወቹ እና የሚሲዮን መሪወቹ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በኩል ሃገሪቱ በኢንቨስትመንት ያላትን አቅም እና በዘርፉ እየተተገበረ ያለውን የህግ ማሻሻያ በሚመለከት ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በተጨማሪም ኢንቨስትመንትን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ በሚደረግ እንቅስቃሴ ወቅት የሚያጋጥሙ ማነቆወች ላይ እንድሁም በቀጣይ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ሁኔታወች ዙሪያ ምክክር ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ኢንቨስትመንትን መሳብ የሚሲዮኖች ዋነኛ ተልእኮ መሆኑን አስረድተዋል። በጉብኝታቸውም በኢንዱስቱሪ ፓርኩ ውስጥ የሚገኙ የጨርቃ ጨርቅ ማምረቻ እና የብቅል ፋብሪካወችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በተለይ ሃገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ድፕሎማቱ ዘርፉን ለማሳደግ በተለየ መልኩ ሊሰራ እንደሚገባ መግለፃቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊወችና የሚሲዮን መሪወች የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
4