instruction
stringclasses
5 values
extractive_text
stringlengths
388
1.98k
summary
stringlengths
21
118
Generate a news headline for the following article.
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርትና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማሃበር፣ ከግል ከፍተኛ ተቋማት የሚወጡ ምሩቃን በአንዳንድ የመንግስትና የግል ቀጣሪወች ተቀባይነት እንዳላገኙ አስታወቀ። ከመንግስት ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ መሆኑን፣ ሌሎችም የመንግስትና የግል ተቋማት፣ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ምሩቃንን አንቀበልም አንቀጥርም መባላቸውን ለቋሚ ኮሚቴው ገልጸዋል። በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተመርቀው በስራ ላይ የሚገኙ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጡ ሰራተኞችም፣ የደረጃ እድገት አንሰጥም እንደተባሉም አስረድተዋል። ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪወችን አንቀጥርም የሚሉ የመንግስትና የግል ድርጅቶች መኖራቸውን፣ ከእነዚህም መካከል ባንኮችና የተለያዩ መስሪያ ቤቶችም መሆናቸውን ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል። በተለይ በአንዳንድ የክልል ከተሞች ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በትምህርት መርሃ ግብር መሰረት ተመርቀው በስራ ላይ የሚገኙ ሰራተኞች፣ የደረጃ እድገት እንደማያገኙና የማይቀጥሩ ተቋማት እንዳምሉ ተናግረዋል። ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚመጡ ተማሪወች ብቃት እንደሌላቸው፣ ከመንግስት ትምህርት ተቋማት የሚመጡት ደግሞ ብቃት እንዳላቸው ማሰብ ትክክል እንዳልሆነ ተናግረዋል። ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚወጡ ተመራቂወችን የግልና የመንግስት ቀጣሪ መስሪያ ቤቶች አንቀጥርም የማለት መብት እንደሌላቸውም ገልጸዋል። ቀጣሪወች ትኩረት ሊያደርጉ የሚገባቸው በመስፈርታቸውና በብቃት የሚያልፉት ላይ መሆኑን የገለጹት ነገሪ ዶክተር ፣ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ከዚህ በዘለለ ጭፍን ጥላቻ ማሳየት ወንጀል መሆኑን ጠቁመዋል። የሰው ሃብት ልማት፣ ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጅ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ ዶክተር ፣ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር የተደረገው ውይይት፣ የመጀመርያ መሆኑንና የውይይት መድረኩ በቀጣይ መከናወን የሚገባውን ለማወቅ የሚያግዝ ነው ብለዋል። ችግሩንም በዘላቂነት ለመፍታት ከትምህርት ሚኒቴስርና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመሆን ጉዳዩን እንደሚያዩት የገለጹት ሰብሳቢው፣ በጥናት ላይ የተመሰረተ ማስተካከያ ማድረግ ተገቢ መሆኑንና ቋሚ ኮሚቴውም የድርሻውን እንደሚወጣ አስረድተዋል።
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሩቃንን የመንግስትና የግል ቀጣሪወች እንደማይቀጥሯቸው ተገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
ነሃሴ ሃያ ስምንትቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የኦባማ አስተዳደር በዜጎቹ ላይ የኬሚካል መሳሪያወችን በመጠቀም ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ባለው የባሽር አላሳድ መንግስት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ሲያስጠነቅቅ ከቆ በኋላ በመጨረሻም ፕሬዚዳንቱ ጉዳዩን ለኮንግረስና ለሴኔት አቅርበው ለማስወሰን በመፈለጋቸው ባለፈው ሳምንት የታየው የጦርነት ደመና ዝናቡን ሳያርከፈክፍ መጥፋቱ ይታወቃል። ይሁን እንጅ ፕሬዚዳንት ኦባማ የድሞክራት እና የሪፐብሊካን መሪወችን ከአነጋገሩ በኋላ ሁለቱም መሪወች የሰጧቸው መልሶች አወንታዊ መሆን አሜሪካ በሚቀጥሉት ሳምንታት ውስጥ ሶሪያን ልትደበድብ ትችላለች የሚለው ግምት አይሏል። አሜሪካ እና እስራኤል በጋራ የጀመሩት የሚሳኤል ተኩስ ልውውጥ ውጥረቱን እንደገና የጨመረው ሲሆን በዚህ መሃል ኢራን በጦርነቱ ውስጥ እጃን በቀጥታ ካስገባችን አካባቢው በጦርነት ሊታመስ እንደሚችል ብዙወች ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ ጎን መቆማቸውን ቢያስታውቁም የአገሪቱ ምክር ቤት ድምጽ እንከሚሰጥበት ድረስ በይፋ ጦርነቱን መቀላቀላቸውን ከመግለጽ ተቆጥበዋል። በዚሁ ሳቢያ ቀስ በቀስ እያገገመ የሚገኘው የአለም ኢኮኖሚ ተመልሶ ወደ ችግር ሊገባ ይችላል። በመካከለኛው ምስራቅ የሚታየው ውጥረት እየተባባሰ መሄድ የነዳጅ ዋጋን እንዳይጨምረውም ተሰግቷል። እንግሊዝን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ አገሮች ሶሪያን ለመደብደብ የቀረበውን አማራጭ አይደግፉም። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት አባላት የሆኑት ሩሲያና ቻይና የአሜሪካንን እርምጃ በጽኑ ተቃውመዋል።
አሜሪካ በሶሪያ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መቃረቧን ተከትሎ የመካከለኛው ምስራቅ እንደገና በጦርነት ሊታመስ እንደሚችል ተሰግቷል።
Summarize the following news article into a concise headline.
የወቅቱ የዋልያወቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከእግርኳስ ተጫዋችነት፣ ከአሰልጣኝነት ብቃታቸው ባሻገር የተለየ ሌላ ተስጥኦ እንዳላቸው ያውቃሉ እግርኳስን ተወልደው ባደጉበት አዳማ ከተማ ትግል ፍሬ ጀምረዋል። በሃላም በተጫወትኩባቸው ክለቦች ሁሉ ክራር ይዠ በልምምድ ውጭ ጊዜ ሳገኝ፣ ለጫዋታ ወደ ተለያዩ ክልሎች ጉዞ ስናደርግ መኪና ላይ ክራር እጫወታለው። አሰልጣኝ ውበቱ አባተን ሁሉም የስፖርት ቤተሰብ ከሚያውቀው የተጫዋችነት እና የአሰልጣኝነቱ ህይወት በተጨማሪ ጥሩ ድምፃዊ፣ የክራር መሳርያ ተጫዋች እና የስእል ጥበብ ባለሙያ እንደሆኑ ያውቃሉ በዚህ ዙርያ ከአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጋር ቆይታ አድርገናል። ባይገርምህ አንድት ፈረንጅ አስተምራኝ የስእል ጥበብ ላይ ያለኝ ታለንት የሚገርም ነው። ይህን መልመደ ማወቄ በእግርኳስ ውስጥ የሚፈጠሩ ጫናወችን ለመርሳት ጠቀሜታ አለው። በክለብ ደረጃ ወንጅ ፣ ሙገር ፣ ኪራይቤት፣ አየር መንገድ እና ጉምሩክ ተጫውቶ አሳልፈው በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አምስት እግርኳስን ካቆሙ በሃላ ወደ አሰልጣኝነቱ ጎራ በመቀላቀል በሰፈር ውስጥ የጀመረው የአሰልጣኝነት ጉዟቸው በፖሊስ ቡድን ቀጥሎ በአዳማ ከተማ በምክትልአሰልጣኝነት እና በዋና አሰልጣኝነት አገልግለዋል። ማንም ሰው በልጅነቱ አካባቢው እንደሰጠው ነው የሚሆነው። ትኩረት ሰጥተን አለማየታችን እንጅ እያንዳንዱ ሰው የራሱ የሆነ ተስእጦ አለው። ቤት ብትመጣ በተወጠረ ሸራ ላይ የተሳሉ የተለያዩ ስእሎች አታጣም። እግርኳስ ተጫዋች ወይም አሰልጣኝ ባልሆን ወደ ዚህ ሙያ የመግባት እድሉ ይኖረኝ ነበር።
የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የተደበቀ ተስጥኦ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ የካቲት ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከአድዋ ድል የወረስነውን መልካም እሴት በመከተል ለመጭው ትውልድ ኩራትና ክብር የሚሆን አሻራ ለማኖር ሁላችንም መረባረብ ይጠበቅብናል ሲሉ ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ። አንድ መቶ ሃያ ስምንትኛውን የአድዋ ድል በአል ስናከብርም ጀግኖች አባቶቻችንን ያቆዩልንን የሃገራችንን ሃብረብሄራዊ አንድነት ለማጠናከር ከነጠላ ትርክት ይልቅ አድዋን ለመሰሉ አሰባሳቢ ትርክቶች ትኩረት በመስጠት ሊሆን ይገባል ነው ያሉት። ከአድዋ ድል የወረስነውን በሃገር ጉዳይ ልዩነትን ወደ ጎን ትቶ የመተባበርና ለአንድ አላማ በአንድነት የመሰለፍ መልካም እሴት በመከተል የእርስ በርስ ግጭትና አለመግባባትን አስወግደን ለመጭው ትውልድ ኩራትና ክብር የሚሆን ደማቅ አሻራ ለማኖር ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። በመልእክታቸውም የሃገራችን ህዝቦች በአንድነት ተሰባስበው ያሳኩት በመሆኑ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የጋራ ብሄራዊ ገድልና ብሄራዊ ኩራት ነው ብለዋል። ከለውጡ በኋላ የመጣው መንግስትም ለዚህ ታላቅ ድል ትኩረት ሰጥቶ የአድዋ ድል መታሰቢያን በመገንባት አሰባሳቢ ትርክት ለመፍጠር በመስራቱ መመስገን እንዳለበት ጠቅሰዋል። ርእሰ መስተዳድሩ አንድ መቶ ሃያ ስምንትኛውን የአድዋ ድል በአል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ኢንስታግራም፦ ቲክቶክ፦ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ለትውልዱ ኩራት የሚሆን አሻራ ለማኖር ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ አቶ ሙስጠፌ
Generate a news headline for the following article.
በትናንትናው እለት የክልሉ መስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የአዋሳ ከተማ ነዋሪወችን በአዋሳ ባህል አዳራሽ ውስጥ በሰበሰቡት ወቅት ነው ውዝግቡ የተፈጠረው። የጭኮ ተወላጆች አፊኒ በሚባለው ባህላቸው መሰረት በሂደት ስለሚወስዱት እርምጃ ከጎሳ መሪወች ጋር ለመነጋገር ወደ ገጠር እየተጓዙ መሆኑንም ዘጋቢያችን ገልጧል። የከተማው ነዋሪወችም እኛ የትም አንሄድም፣ ብትፈልጉ እንደ ጓደኞቻችን እዚሁ እሰሩን በማለት ሲቃወሙ ከዋሉ በኋላ አንድ ሽማግሌ ህዝቡ አልቆ ሲዳማ የሚለው ስም እሲኪሰረዝ ድረስ ትግላችንን አናቆምም፣ ጥያቄያችን እስኪመለስ ድረስ በማለት ተናግረው አዳራሹን ለቀው ሲወጡ፣ ህዝቡም ተከትሎአቸው ወጥቷል። በሌላ ዜና ደግሞ በትናንትናው እለት በጩኮ ከተማ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ የታሰረው ሰው ቁጥር ደርሷል። የዩኒቨርስቲ ተማሪወች የሚመሩት የአዋሳ የወጣቶች ድርጅት በህእቡ መመስረቱን፣ አንድ የድርጅቱ አመራር ለኢሳት ዘጋቢ ተናግሯል። በሲዳማ ዞን ከአዋሳ ከተማ እጣ ፋንታና ከዞን ጥያቄ ጋር የተነሳው ውዝግብ እየተካረረ በመሄድ ላይ ነው። በትናንትናው እለት የችኮወረዳ የፖሊስ አዛዥ ን ጨምሮ ታዋቂ ባለሃብቶች እና የመንግስት ሰራተኞች መታሰራቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ህዝቡም በግልጽ ከሌሎች ወንድሞቻችን ጋር ልታጋጩን አትሞክሩ በማለት ተቃውሞውን አሰምቷል። በስብሰባው ላይ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በሲዳማ ተወላጆችና በሌሎች ነዋሪወች መካከል ልዩነት በመፍጠር ግጭት እንድፈጠር ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም አልተሳካለቸውም ሲል በአዳራሹ የተገኘው ዘጋቢያችን ገልጧል። በርካቶች የዘር ፖለቲካው አስከፊ ገጽታ የኢትዮጵያን ህልውና አደጋ ውስጥ እየከተተው መምጣቱን ይናገራሉ።
በአዋሳ ከተማ በተደረገው ስብሰባ ህዝቡ ስብሰባውን ረግጦ ወጣ
Provide a news headline based on the following text.
በሰሜን ምእራብ ኦሮሚያ ሙገር ሸለቆ ከአድስ አበባ ከተማ በሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ፣ በአካባቢው ወጣቶች በተፈጠረበት ችግር ምክንያት ማምረት ማቆሙ ተጠቆመ። ፋብሪካው አሁን እየሰሩ ካሉ ሰራተኞች በተጨማሪ ሌላ የሰው ሃይል እንደማያስፈልገው ለወጣቶቹ የገለጸላቸው ቢሆንም፣ ወጣቶቹ ሊረዱ ባለመቻላቸው ፋብሪካውን ስራ በማስቆም ከአካባቢው የወረዳ ሃላፊወች ጋር እየተወያየ መሆኑን ምንጮች ተናግረዋል። ለፋብሪካው ስራ ማቆም ምክንያቱ ምን እንደሆነ የሪፖርተር ታማኝ ምንጮች እንዳረጋገጡት፣ የአካባቢው ወጣቶች በመደራጀት ወደ ፋብሪካው በመሄድ ስራ ቅጠሩን በማለት ችግር በመፍጠራቸው ነው። ወጣቶቹ ቀደም ሲል ከአንድ ተሽከርካሪ ላይ ለሚያወርዱት ጥሬ እቃ ሁለት መቶ ብር ያስከፍሉ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን ሰባት መቶ ብር ሊከፈለን ይገባል በማለት ችግሩን ከፍ እያደረጉት መምጣታቸውንም ምንጮች አረጋግጠዋል። ሪፖርተር በስልክ ያነጋገራቸው የደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሃይሌ አሰግደ በሰጡት ምላሽ፣ ችግሩ የወረዳው አስተዳደርና የነዋሪወች እንጅ ከፋብሪካው ጋር የሚያገናኝ ነገር የለም፤ ብለዋል። ባለፈው ሳምንት መጀመርያ አካባቢ የተፈጠረው ችግር እየጠነከረ መጥቶ፣ ስራ ከቆመ አንድ ሳምንት እንደሞላው አክለዋል። በአካባቢው ያለው ግርግር ያስፈራቸው የፋብሪካው የተወሰኑ ሰራተኞች ከሃምሌ ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ጀምሮ ወደ አድስ አበባ መምጣታቸውንና እስከ ሃምሌ ሃያ ሰባት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ድረስ ስራ ባለመጀመሩ እንዳልተመለሱ ገልጸዋል። ፋብሪካው በተገነባበት አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ሰወች ቀድሞ የተከፈላቸው ካሳ በቂ እንዳልሆነ በመግለጽ፣ በድጋሚ እንድከፈላቸው መጠየቃቸውም ተጠቁሟል። ፋብሪካውም ስራ መጀመሩን ተናግረዋል። ነገር ግን ሪፖርተር ማተሚያ ቤት እስከገባበት አርብ ምሽት ሃምሌ ሃያ ሰባት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ድረስ ፋብሪካው ስራ አለመጀመሩን፣ ስማቸው እንድገለጽ ያልፈለጉ ሰራተኞች አረጋግጠዋል።
ደርባ ሲሚንቶ በአካባቢው ወጣቶች በተፈጠረበት ችግር ስራ ማቆሙ ተጠቆመ
Create a short title for the given news content.
ክንፉ አሰፋየደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰአት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር። ለምስክር የቀሩት ጥቂቶቹ የሰው ልጅን መግደል ማሰቃየት እና ማሰር ምን እንደሆነ የገባቸው በሰፈሩት ቁና ሲሰፈርባቸው ነበር። ዜጋን በፖለቲካ አመለካከቱ መሰር እና ማሰቃየት በአለም አቀፍ ህግ እንደሚያስጠይቅም ግንዛቤ መውሰዳቸው የግድ ነው። በአስራ አንደኛው ሰአት ያባነናቸው ነገር ምናልባት እንደ ደርግ ዞሮ መግቢያችን ይህ ስፍራ ይሆናል ብለው ይሆንግራም ነፈሰ ቀኝ ይህ ያልተጠበቀና ከበድ ያለ ውሳኔ ነው። ህወሃት በሽወች የሚቆጠሩ ዜጎች ድብደባ እና ስቃይ ሲፈጽምበት የነበረው ስፍራ የሽወች ህይወት እያለፈበት ያለ የቶርቸር ቻምበር አካላዊ ብቻ ሳይሆን ስነልቦናዊ ስብራት ሲፈጸምበት የነበረ የምድር ሲኦል በመዘጋቱ የተቀላቀለ ስሜት መፍጠሩ አይቀርም። በወቅቱ ምን እንደታያቸው ግልጽ ባይሆንምየኋላ ኋላ ግን ያንን ማድረጋቸው እንደጠቀማቸው አይተናል። እኔም በዚያ አልፍያለሁና የትግራይ ተወላጆች መብቱን ያወቀ ዜጋ ላይ ይፈጽሙት የነበረውን ሁሉ ጠንቅቄ አውቀዋለሁ። ዛሬ ሃይለማርያም ደሳለኝ ማእከላዊ እስር ቤትን ህወሃት ሊዘጋው እንደሆነ ነግረውናል። በተለይ ደግሞ ሳይቤሪያ ተብሎ የሚጠራው የጨለማ ቤት ስቃይ ባእዳን እንኳን ይፈጽሙታል ብሎ ማሰብ ይከብዳል። ስንቱን የስቃይ እስር ቤት እንደሚዘጉ እና ስንቱን የህሊና እስረኛ እንደሚፈቱ ደግሞ የምናየው ነገር ነው።
ማእከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የሁለት ሽህ በጀት አመት የስድስት ወር የጋራ እቅድ አፈፃጸም ግምገማ እና የምክክር መድረክ በሃዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ያደጉ ሃገራት በእነዚህ ዘርፎች ላይ በመስራት እድገት ማስመዝገባቸውን ገልጸው፥ በኢትዮጵያ የዜጎችን ስራ አጥነት ለመቅረፍና ከኢኮኖሚው ተጠቃሚ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ነው ያመለከቱት። የዜጎችን የስራ አጥነት መጠን ለመቀነስ ስራና ሰራተኛን በሚገባ እንድገናኙ ማድረግ፣ በክህሎትና ሙያ ላይ መስራትና የተፈጠረውን የስራ እድልና ገበያን ማገናኘት እንደሚያስፈልግም ነው የገለጹት። የኢትዮጵያን እድገት በተያዘለት እቅድ ከግብ ለማድረስም ባለድርሻ አካላት የዜጎችን ጥቅም አስቀድመው በትኩረት እንድሰሩ አሳስበዋል። በዘርፉ የተያዘው እቅድ እንድሳካ በስራ ክህሎትና የተሻለ አስተሳሰብ ላይም መስራት እንደሚያስፈልግ ነው የገለጹት። የኢትዮጵያን እድገት ለማፋጠን በስራ እድል ፈጠራ ዘርፍ ላይ በትኩረት መስራት ይጠበቅብናል ያሉት ደግሞ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ ፕሮፌሰር ጸጋየ ቱኬ ናቸው። በመድረኩ ላይ የተገኙት በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር በከር ሻሌ፥ ባለድርሻ አካላት ተመጋጋቢ ስራወችን በማሰባሰብ የዜጎች ስራ አጥነትን መቀነስ ያስፈልጋል ብለዋል። በቢቂላ ቱፋ ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የሁለት ሽህ በጀት አመት የስድስት ወር የጋራ እቅድ አፈፃጸሙን ከክልሎች ጋር እየገመገመ ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በቴክኖሎጅ የተደገፈና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው አገልግሎቱ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአትን ማዘመንን ጨምሮ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚያስችሉ የሪፎርም ስራወችን ሲያከናወን መቆየቱን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝን በቴክኖሎጅ የተደገፈ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እና የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አባሶ ተፈራርመዋል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እንደ ሃገር የተቀናጀ የትራፊክ አደጋ መመዝገቢያ የመረጃ ቋት አለመኖሩ በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እንቅፋት ሆኖ መቆየቱን ገልጸው፤ ስምምነቱ ይህንን ችግር እንደሚቀርፍ ተናግረዋል። መረጃወችን ለማሰባሰብ ጥቅም ላይ የሚውለው መተግበሪያ አር ኤ ድ ኤም ኤስ እንደሚባል ገልጸው መተግበሪያው በየትኛውም ቦታና ጊዜ የሚደርሱ የትራፊክ አደጋወችን በአንድ ቋት በመያዝ ማሻሻያ ግብአት ወይም ሌሎች እርምጃወችን ለመውሰድ እንደሚያግዝ ገልጸዋል። የሃገሪቱን የመንገድ ትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ለማዘመን እና ታማኝነት ያለው አሰራር ለመዘርጋት በተጠናው ጥናት መሰረት ከፌደራል ፖሊስ ጋር በትብብር ለመስራት መስማማታቸውንም ተናግረዋል።
በቴክኖሎጅ የተደገፈ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የብሄራዊ ስታድየም ሁለተኛ ምእራፍ ግንባታን ለማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርአት ተካሄደ። በአድስ አበባ ገርጅ አካባቢ በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ስራ ተቋራጭነት በኤም ኤች ኢንጅነሪንግ አማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው ብሄራዊ ስታድየም በሁለት ምእራፍ ተከፍሎ እየተገነባ ይገኛል። የሁለተኛው ምእራፍ ግንባታ ደግሞ የመጫወቻ ሜዳውን ሳር ማልበስ፣ የመሮጫ ትራክ ማንጠፍ፣ የስታድየሙን ጣሪያ ማልበስና ወንበር መግጠም፣ ሰው ሰራሽ ሃይቅ፣ የሄሊኮፕተር ማረፊያ፣ ዘመናዊ የደህንነት ካሜራ፣ ሳውንድ ሲስተም፣ የፓርኪንግ አገልግሎት መስጫ ቦታወች፣ የመለማመጃ ሜዳወች እና ሌሎች ስራወችን የሚያጠቃልል ይሆናል ተብሏል። በመጀመሪያው ምእራፍ ግንባታ ከስታድየሙ ሜዳ ሳር የማልበስና የመሮጫ ትራክ በስተቀር በውሉ መሰረት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቋል። ሁለተኛውን ምእራፍ ግንባታ ማስጀመር የሚያስችለውን የፊርማ ስነ ስርአትም በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን ከተቋራጭ ድርጅቱ ጋር ተፈራርሟል። ለግንባታው አምስት ነጥብ ሃምሳ ሰባት ቢሊየን ብር የተመደበ ሲሆን ስታድየሙን ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ ከስምንት ቢሊየን ብር በላይ ወጭ እንደሚደረግ ከስፖርት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የብሄራዊ ስታድየም ሁለተኛ ምእራፍ ግንባታ ማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርአት ተካሄደ
Provide a news headline based on the following text.
እንደ ኦሊምፒክ ጨዋታወች በየአራት አመቱ የሚካሄደው የአፍሪካ ጨዋታወች ኛው ምእራፍ በጋና አስተናጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ሁለተኛው ሳምንት ላይ ደርሷል። በብስክሌት ግልቢያ የብር ሜዳሊያ ያጠለቀው ኪያ ጀማል ሮጎራ የቡድን ስራና ሃብረት በታየበት ውድድር ቀዳሚ ሆና የፈጸመችው መድና ኢሳ በ ፡አራት፡ስላሳ ሁለት በሆነ ጊዜ ሲሆን፣ ተከታትለዋት የገቡት ብርቱካን ሞላ ፡አምስት፡ስላሳ ሁለት እና መልክናት ውዱ ፡ሰባት፡አራት ናቸው። ኛ ቀኑን ያስቆጠረው ውድድሩ ኢትዮጵያ ከሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ የገባችው በብስክሌት ግልቢያ ኪያ ጀማል ሮጎራ ሁለተኛ ሆኖ ባገኘው የብር ሜዳሊያ ሲሆን፣ ደረጃዋም ሃያ ስድስትኛ ላይ አስቀምጧት ነበር። ተከታትለው በሁለትኛና በሶስትኛነት የገቡት ኬንያውያኑ ሰሬም አሞጽ ስምንት፡ሃያ አምስት፡ሰባ ሰባት እና ኪፕሮፕ ሲሞን ስምንት፡ሃያ ስድስት፡ ሲሆኑ፣ አራትኛ እና አምስትኛ ሆነው የፈጸሙት ደግሞ ኢትዮጵያውያኑ አብርሃም ቱፋና ጃሬስ ሚልኬሳ ናቸው። መድና ወርቁን ታጥልቅ እንጅ ከ አመት በፊት በአልጀርስ በተካሄደው የአፍሪካ ጨዋታወች መሰረት ደፋር ፡ሁለት፡ሰባ ሁለት በሆነ ጊዜ በማሸነፍ የያዘችውን የጨዋታውን ክብረ ወሰን ማሻሻል አልቻለችም። በስምንት መቶ ሜትር ሴቶች የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮኗ ጽጌ ዱጉማና አስቴር አሬሬ ለወርቃዊው ድል ተጠብቀዋል። በእለቱ በተደረገውና ተከታትለው ሶስቱን ሜዳሊያወች ወርቅ፣ ብር፣ ነሃስ በማሸነፍ፣ አረንጓደው ጎርፍ የተሰኘው ብሂል ዳግም የታየው በሴቶች አምስት ሽህ ሜትር ውድድር ነው። ዛሬ የሴቶች ሃያ ኪሎ ሜትር እርምጃ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን፣ ሶስት አትሌቶች አለም ታፈሰ፣ ውባለም ሽጉጤና ስንታየሁ ማስሬ፣ እንድሁም በወንዶች ሃያ ኪሎ ሜትር እርምጃ መለሰ ሙሉ፣ ምስጋና ዋቁማና ቢሰጠኝ እንዳሻው ይፎካከራሉ ተብሎ ይጠበቃል። የአትሌቲክስ ውድድሮች መጋቢት ዘጠኝ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት መጀመራቸውን ተከትሎ፣ ምሽቱን በተደረገው የወንዶች ሶስት ሽህ ሜትር መሰናክል ሳሙኤል ፍሬው በአስደናቂ አሯሯጥ ስምንት፡ሃያ አራት፡ስላሳ በሆነ ጊዜ በአንደኛነት በመፈጸም ወርቁን አጥልቋል። የመጀመሪያው የመላው አፍሪካ ጨዋታወች እ ኤ አ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አምስት በኮንጎ ብራዛቪል ሲጀመር ኢትዮጵያ የተካፈለች ሲሆን፣ ማሞ ወልደ በአምስት ሽህ ሜትር የነሃስ ሜዳሊያ ማሸነፉ ይታወሳል።
አረንጓደው ጎርፍ በአፍሪካ ጨዋታወች በውጤት ጎዳና
Write a brief headline summarizing the article below.
በሞያሌ ከትላንት በስቲያ የተሰወሩትን ወታደሮች ለመፈለግ የወጣው አሳሽ ቡዳን ዛሬም ፍለጋውን መቀጠሉ ተገለጸ። በመከላከያው የህወሃት አዛዦች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤን የፈጠረው የወታደሮቹ መሰወር በአስርኛ ክፍለጦር ውስጥ ውጥረት ማንገሱ የተገለጸ ሲሆን ዛሬ የአስርአለቃ ረጋሳ የተባሉ የመገናኛ ኦፕሬተር መታሰራቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ወታደሮቹ ከተሰወሩ በኋላ በክ ጦሩ የአማራና የኦሮሞ ተወላጅ በሆኑ የሰራዊቱ አባላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑንንም ለማወቅ ተችሏል። የመገናኛ ኦፕሬተሩ የተሳሳተ መረጃ በማቀበል በሚል በክ ጦሩ የህወሃት አዛዦች አማካኝነት የታሰረ ሲሆን ትክክለኛ ምክንያቱ ግን እንደማይታወቅ ምንጮች ገልጸዋል። ሌላ አሳሽ ግብረሃይል ተመድቦ ከትላንት ቀትር በኋላ ጀምሮ መላኩን የገለጹት የኢሳት ምንጮች እስከዛሬ ድረስ የጋንታው ሃይል እንዳልተገኘ ለማወቅ ተችሏል። ወታደሮቹ የተሰወረበት ቦታና ምክንያታቸው ግራ ያጋባቸው የህወሃት አዛዦች በክ ጦሩ ውስጥ የሚገኙት የአማራና የኦሮሞ ተወላጅ የሰራዊቱ አባላት ላይ ወታደራዊ ደህንነቶችን በመመደብ ጥብቅ ክትትል እንድደረግ ማዘዛቸውም ተሰምቷል። ከስላሳበላይ ወታደሮች ከነሙሉ ትጥቃቸው ከተሰወሩ በኋላ በአስርኛው ክ ጦር ባሉ ወታደሮች ዘንድ ውጥረት ነግሷል። ከዚህ በፊትም በተደጋጋሚ ብዛት ያላቸው ወታደሮች በግዳጅ ላይ እያሉ እንደሚሰወሩ የተገለጸ ሲሆን ያሁኑ ግን በቁጥሩም በሁኔታውም ያልተጠበቀ መሆኑ በወታደሩ ዘንድ ከፍተኛ ውጥረትን አስከትሏል። ከስላሳ በላይ የሚሆኑ አባላት ያሉት የጋንታ አመራር ሙሉ ትጥቁን እንደያዘ ከሞያሌ ምድብ ቦታው ተነስቶ አካባቢውን ሊያስስ ሲወጣ የሚመለስበት ሰአት የሚታወቅ ነበር። በቅርቡ በብሄራዊ ደህንነት ምክርቤት በወጣ እቅድ የህወሃት መንግስት የጸጥታና የመከላከያ ሰራዊቱ እምነት እያጣበትና መንግስት ይቀጥላል ወይ የሚል ስጋት ውስጥ መግባቱን የሚገልጽበት ሰነድ ሾልኮ መውጣቱን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
በሞያሌ የተሰወሩትን ወታደሮች ፍለጋ ቀጥሏል
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰተው የጸጥታ መደፍረስ በዘላቂነት እንድፈታ ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንድወጡ ተጠየቀ። በጽንፈኝነት ታውረው የሰወች ህይወት እንድጠፋ የሚያደርጉ አካላትን በህግ ተጠያቂ የማድረጉን ስራ መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ምሁራንም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነትና እውቀትን በመጠቀም መንግስት በሚሰራው የሰላምና ጸጥታ ተግባር ተባባሪ መሆን ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። የውይይቱ ተሳታፊ ምሁራን በበኩላቸው ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት በመሆኑ የተጀመረው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንድጠናከር የሚጠበቅባቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። አብሮነት መልካም እድልን የሚፈጥር እንጅ ለግጭት የሚዳርግ ባለመሆኑ ሁሉም አካል ከጥላቻና ከፋፋይ አጀንዳ ራሱን ማራቅ ይጠበቅበታል ብለዋል። የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የተለያዩ ከፋፋይ ትርክቶችን የሚነዙ አካላት ክልሉን የግጭት ቀጠና ለማድረግ በሰወችና በንብረት ላይ ጉዳት እያደረሱ ነው። በክልሉ የሚገኙ ምሁራን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በወቅታዊ የሰላምና ጸጥታ ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል። በክልሉ የሚታዩትን አለመግባባቶች በውይይት በመፍታት ሰላምን ለማምጣት ከምንጊዜውም በበለጠ ጠንክረው እንደሚሰሩ ቃል መግባታቸውንም የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም እንድሰፍን ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንድወጡ ተጠየቀ
Provide a news headline based on the following text.
የ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አማካሪ ምክር ቤት ተቋቋመ። ለዚህም ይረዳ ዘንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድን የሚያማክር ምክር ቤት ማቋቋማቸውን ይፋ አድርገዋል። በዚህም መሰረት አባላት ያሉት የድያስፖራ ትረስት ፈንድ ምክር ቤት በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ይፋ ሆኗል። አባላት ያሉት የድያስፖራ ትረስት ፈንድ ምክር ቤት መቋቋሙ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ይፋ ሆኗል። በምክር ቤቱ ውስጥ ከታዋቂ ድያስፖራ አባላት መካከል አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ እና አቶ ኦባንግ ሜቶ ይገኙበታል። በምክር ቤቱ ውስጥ ከታዋቂ ድያስፖራ አባላት መካከል አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ እና አቶ ኦባንግ ሜቶ ይገኙበታል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውጭ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በየቀኑ ቢያንስ አንድ የአሜሪካ ዶላር በመለገስ ለተለያዩ የልማት ስራወች ድጋፍ እንድያደርጉ ጠይቀው ነበር። በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ ለማቀናጀትና የልገሳውን ገንዘብ ለማሰባሰብ፥ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ በሚል ስም ሂሳብ መከፈቱም ከዚህ ቀደም ተገልጿል። ምክር ቤቱ በታዋቂው ምሁር ዶክተር አለማየሁ ገብረማርያም ሊቀመንበርነት ይመራል። ታማኝ በየነ የጥቅላይ ሚንስትሩን ሃሳብ በመደገፍ ድያስፖራው በቀን እንድ ዶላር ብቻ ሳይሆን አስር ዶላር እንድያዋጣ የበኩሌን አደርጋለሁ ማለቱ ይታወሳል።
የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አማካሪ ምክር ቤት ተቋቋመ
Create a short title for the given news content.
ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግስት የሚታገስበት ምክንያት እንደሌለና ችግር ከተፈጠረም ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል፣ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ። በመንግስት በኩልም ለጸጥታ ሃይሎች ስልጠናና የቁሳቁስ ዝግጅት የተደረገ በመሆኑ ችግር ከተፈጠረ ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል መንግስት እርግጠኛ ነው፤ ብለዋል። በዚህም መሰረት ሁከትም ሆነ ችግር ለመፍጠር የሚያስችል ምክንያት አለመኖሩን፣ ተቃዋሚ ፓርቲወችም ሆኑ ገዥው ፓርቲ በጋራ ባካሄዱት ግምገማ ከሞላ ጎደል ማረጋገጣቸውን ጠቅሰዋል። ቀጣዩ ምእራፍም ተመሳሳይና ሰፋ ያለ ተሳትፎ የሚደረግበትና ምርጫው በአጠቃላይ እጅግ ሰላማዊ ሆኖ ይጠናቀቃል የሚል እምነት መያዙን ተናግረዋል። ከምርጫ ዘጠና ሰባት በኋላ የተደረገ ቀጣይነት ያለው የአቅም ግንባታ ለጸጥታ ሃይሉ መስጠት መደበኛ ተግባር መሆኑን ጠቅሰው፣ ከቁጥጥር ውጭ የሚወጣ ነገር አይኖርም ብለዋል። ለጸጥታ ሃይሉ በቅርቡ የተሰጠው ስልጠናና የአቅም ግንባታ ማዳበሪያ የተከናወነው የተለየ ስጋት በመኖሩ እንዳልሆነም አስታውቀዋል። ይህ ማለት ግን ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላት አይኖሩም ማለት አይደለም፤ ያሉት ሚኒስትሩ፣ ይህንን የሚሸከም የህዝብ ትከሻ የለም። ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግንቦት ስድስት ቀን ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት በሰጡት መግለጫ፣ አጠቃላይ የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ከጥቃቅን ችግሮች ባሻገር ሰላማዊ እንደነበር ባለፈው ሳምንት ከምሁራንና ከፓርቲወች ጋር በተደረገ ውይይት መረጋገጡን ገልጸዋል። የግንቦት ሰባት ዋና ጸሃፊ የነበሩትና በኢትዮጵያ የደሃንነት ሃይል የመን ሰንአ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ከአድስ አበባ አዳማ የሚወስደውን የፍጥነት መንገድ ሲጐበኙ የሚያሳይ ፎቶግራፍ በተለያዩ ማሃበራዊ ድረ ገጾች መታየቱን አስመልክቶ የተጠየቁት አቶ ሬድዋን፣ ምስሉን አይቸዋለሁ። በመሆኑም በጉዳዩ ላይ የምሰጠው መረጃ የለም፤ ብለዋል።
በምርጫው ሁከት ቢፈጠር እንኳን ከአቅም በላይ እንደማይሆን መንግስት አስታወቀ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መጭውን በአል ምክንያት በማድረግ ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ አድስ አበባ ከተማ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል። ምርቶቹ በተለያዩ የእሁድ ገበያና የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች እንደሚገኙ ጠቅሰዋል። የአድስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልእክት መጭውን አመት በአል ምክንያት በማድረግ ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ በርካታ ምርቶች ወደ ከተማዋ እየገቡ ይገኛሉ ብለዋል። የእሁድ ገበያ ከእሁድ ቀን በተጨማሪ እስከ አድስ አመት ድረስ የሚዘልቅ መሆኑንም ገልጸዋል። ህብረተሰቡ ያለ አግባብ ዋጋ ከሚጨምሩና የኢኮኖሚ አሻጥር ከሚፈጥሩ አካላት ራሱን በመጠበቅ በየአካባቢው በሚገኝ የእሁድ ገበያና የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች እንድገበያይ ጥሪ አቅርበዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ መድናዋ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገለጸ
Provide a news headline based on the following text.
እጩወቻችንን ለማስመዝገብ ከቦርዱ አስፈፃሚወች ተግዳሮት ገጥሞናል ሰማያዊ ፓርቲበቅርቡ ብሄራዊበርጫ ቦርድ ወያኔ ሰራሹ አንድነት በአቶ ትእግስቱ አወሉ እየተመራ ወደ ምርጫ እንድገባ የወሰነለት እና በአቶ አበባው መሃሪ እንድመራ የተወሰነው መኢአድ በምርጫው ለመወዳደር እጩወቻቸውን ማስመዝገባቸውን ከብሄራዊ በርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ ጠቁሟል። በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡን የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋየ በበኩላቸው እንኳን ከአንድነት ወደ ሰማያዊ የተቀላቀሉትን ቀርቶ የፓርቲውን ነባር አባላት እንኳ ለማስመዝገብ ችግር ገጥማቸው እንደነበር ጠቅሰው በተለይ ጐጃም ውስጥ ለፓርላማ እጩወችን እንዳናስመዘግብ ተደርገናል ብለዋል። የተፈጠረውን ውዝግብ ተከትሎም አባላት ወደ ሰማያዊ ፓርቲ መቀላቀላቸው ሰማያዊ ፓርቲ የኛን መዋቅር ተጠቅሞ እጩወቹን ለማበራከት አስችሎታል ያሉት አቶ ትእግስቱ የአንድነትን አባላት ማስመዝገቡ የተገቢነት ጥያቄ ያስነሳል ብለዋል። ሰማያዊ ፓርቲ ከመነሻው መቀመጫ ለማሸነፍ አልሞ እጩወችን እንደሚያቀርብ አረጋግጦ ወደ ምርጫው እንቅስቃሴ መግባቱን የጠቆሙት አቶ ዮናታን የአንድነት አባላት የነበሩት በፖለቲካ ትግሉ ያበረከቱት አስተዋጽኦ እየተመዘነ ለቦታወቹ ታጭተው የነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትን በመተካት እንድገቡ ተደርጓል እንጅ ሰማያዊ የእጩ ችግር የለበትም ብለዋል። ለሌሎች ፓርቲወች የተሰጠው ቀን ሲሆን ለእነሱ ቀን ብቻ እንደተሰጠና ፓርቲው በ ቀን ብቻ እጩወቹን ለማስመዝገብ መገደዱ የፈለገውን ያህል እጩ ማቅረብ እንዳላስቻለው የጠቀሱት አቶ ትእግስቱ በማስመዝገብ ሂደቱ ፓርቲው በውዝግብ ውስጥ ማለፉ ተግዳሮት እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል። ደቡብ እና ኦሮሚያ ላይ በግልጽ ሰማያዊ ፓርቲን የተቀላቀሉ የአንድነት አባላት መኖራቸውን የጠቆሙት አቶ ዮናታን አድስ አበባ ላይም ከ ቦታወች በቱ የአንድነት አባላት የነበሩት ይወዳደራሉ ብለዋል። ሰማያዊ ፓርቲ በተለይ በደቡብ በኦሮሚያ እና በአማራ የተለያዩ ቦታወች ላይ የአንድነት አባላትን አስመዝግቧል ያሉት የአንድነት ሊመንበር ይህም ፓርቲው ቀደም ሲል በአካባቢወቹ መዋቅር እንዳልነበረውና አጋጣሚውን እንደተጠቀመ ያመለክታል ብለዋል። ወያኔ ሰራሹ የአንድነት ፕሬዚዳንት አቶ ትእግስቱ አወሉወያኔ ፓርቲውን እንድመሩ ከወሰነ ጊዜ አንስቶ ከቢሮ መረካከብ ጋር በተፈጠረው የጊዜ መጓተት ምክንያት በ ቀናት ውስጥ ብቻ በአድስ አበባ ሃያ ሶስቱም የምርጫ ክልሎች ጨምሮ ከሱማሌ ጋምቤላና ትግራይ በስተቀር በሌሎች ክልሎች እጩወችን ማስመዝገብ መቻላቸውን ገልጸዋል። ወያኔ ሰራሹ አንድነትፓርቲ ከ በላይ እጩወች ማስመዝገቡን ያስታወቀ ሲሆን መኢአድ በበኩሉ መረጃወቹ ተጠናቅረው አልደረሱኝም ብሏል። ለአንድነት የተመዘገቡ እጩወች ሳይቀሩ ከአንድነት ለቀው ለሰማያዊ የመመዝገብ መብትም እንዳላቸው ሊታወቅ ይገባል ብለዋል አቶ ዮናታን የመኢአድ የምርጫ አስተባባሪ በበኩላቸው ፓርቲው በተሰጠው አጭር ጊዜ ውስጥ እጩወቹን ለማስመዝገብ መሞከሩን ጠቅሰው ምን ያህል እጩወች ተቀባይነት አግኝተው ተመዘገቡ የሚለውን ለማወቅ ገና ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
ሰማያዊ ፓርቲ የኔን መዋቅር ተጠቅሞ ነው እጩ ያስመዘገበው አቶ ትእግስቱ አወሉ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መስከረም ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብድሳ የተመራው ልኡክ በዱግዳ ወረዳ በአስር ሄክታር መሬት ላይ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓየ ማሳ በመጎብኝት አርሶ አደሮችን አበረታቷል። እንደ ኦሮሚያ ክልል በ አንድሽህ ሁለት መቶ ሄክታር መሬት ላይ የፓፓየ ምርት እየተመረተ እንደሚገኝ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቱ ተናግረዋል። አርሶ አደሮቹ በርካታ ምርት ቢያመርቱም ያለ አግባብ ጣልቃ በሚገቡ ደላሎች ምክንያት ለጤናማ የገበያ ትስስሩ እንቅፋት እንደሆነባቸው እና ተገቢውን ጥቅም አለማግኘታቸውን ገልጸዋል። አቶ ሽመልስ አብድሳ የገበያ ትስስሩ ህጋዊ እንድሆን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ከአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመሆን ኦሮ ፍሬሽ የሚባለው የገበያ ስርአት አርሶ አደሩን እና ገበያውን የሚያገናኛ እንድሆን እየተሰራ ነው ብለዋል። በጀሚላ ጀማል እና አድሱ ሙሉነህ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በአቶ ሽመልስ አብድሳ የተመራው ልኡክ በዱግዳ ወረዳ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓየ ማሳ ጎበኘ
Generate a news headline for the following article.
ግንቦት ፭ አምስት ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና አለምአቀፉየሰብአዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መግለጫ ከአድስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ሰወች መገደላቸውን ገልጿል። የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በተለያዩ አካባቢወችና በዩኒቨርስቲወች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጸጥታ ሃይሎችን ማሰማራታቸውን አምነስቲ አክሎ ገልጿል። አብዛኞቹ ሟቾች ተማሪወች እና መምህራን መሆናቸውን የተለያዩ የአይን እማኞችን በማነጔገር በሪፓርቱ ያሰፈረውአምነስቲየሟቾች ቁጥር በገለልተኛ ወገኖች ቢጣራ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችልም ገልጿል። በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢወች የታሰሩት ሰወች ቁጥር በሽወች እንደሚቆጠር የኦሮሞ ፌደራሊስት ንቅናቄን በዋቢነት ይፋ አድርጓል። በመዳ ወላቡ ዩኒቨርስቲ ሶስት፣ በጉደርና በአምቦ ከ በላይ ሰወች መገደላቸውን አውስቷል። ከሟቾች መካከል የ አመት ህፃናት እንደሚገኙበት የገለጸው አምነስቲ፣ መንግስት ከሚገባው በላይ ሃይል መጠቀሙንም ጠቁሟል። የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ሃይሎች የወሰዱት ከልክ ያለፈ የሃይል እርምጃ በገለልተኛ ወገኖች እንድጣራ እንድያደርግ አንድሁምአጥፊወቹ ለፍርድ እንድቀርቡና የታሰሩት እንድፈቱ ድርጅቱ ጠይቋል።
አምነስቲ በኦሮምያ ግድያ የፈጸሙት ለፍርድ እንድቀርቡ ጠየቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
የብሄራዊ ፌደሬሽኖች ጥንቅር የሆነው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ አገሪቱ እ ኤ አ በሁለት ሽህ የሪዮ ድጀኔሮ ኦሊምፒክ በአራት የስፖርት አይነቶች መሳተፍ የሚያስችላትን እቅድ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታወቀ። በአንድ የስፖርት አይነትና በውስን አትሌቶች ተንጠልጥሎ የቆየውን የአገሪቱን የኦሊምፒክ ተሳትፎ በሌሎች ስፖርቶች ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ ብሄራዊ ፌደሬሽኖችና በየደረጃው የሚገኙ አካላት ከወድሁ የድርሻቸውን በመውሰድ ቅድመ ዝግጅት የጀመሩ መሆኑም አስታውቋል። ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴው እንዳስታወቀው በመጭው የሪዮ ድጀኔሮ ኦሊምፒክ ከአትሌቲክስ በተጨማሪ በብስክሌት፣ በወርልድ ቴኳንዶና በቦክስ ስፖርቶች አራት የወርቅ፣ አራት የብርና አራት የነሃስ በድምሩ ሜዳሊያወችን ለማስገኘት እቅድ ነድፎ እየሰራ ይገኛል። የኢትዮጵያ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃነ ኪዳነ ማርያምን ጠቅሶ ይፋ የሆነው መግለጫ፣ ለዚህ እቅድ መሳካት ብሄራዊ ፌደሬሽኖች የድርጊት መርሃ ግብር እንደተሰጣቸው ገልጿል። እ ኤ አ በሁለት ሽህ በተደረገው የለንደን ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ በሴቶች ማራቶን ትኪ ገላና፣ በአስር እና በአምስት ሜትር ሴቶች ጥሩነሽ ድባባና መሰረት ደፋር አማካይነት የወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝ፣ በወንዶች አስር ሜትር ደጀን ገብረመስቀል የብር፣ እንድሁም በአምስት ሜትር ሴቶች በሶፍያ አሰፋና በአምስት ሜትር ወንዶች በታሪኩ በቀለ አማካይነት የነሃስ ሜዳሊያወች ማግኘቷ ይታወሳል።
ኦሊምፒክ ኮሚቴ የሪዮ ድጀኔሮ ኦሊምፒክ እቅዱን ይፋ አደረገ
Create a short title for the given news content.
እነሱ ሁለት አገር አላቸው። ኢህአደግ ቋንቋው ሁሉ እስር መሆኑ እየፈጠረ ያለው ስሜት ኬላና ልጓሙ እንዳይፈርስ የሚሰጉ ጥቂት አይደሉም። የወት የሽሃረግን ሃሳብ በመንተራስ ለጎልጉል አስተያየት የሰጡ እንዳሉት አገር ውስጥም እስር በስድት ምድርም ስጋትና እስር ካለ የይለይለት መንፈስ መነሳቱ አይቀርም። ከዚህ በላይ ምን ይምጣ ይህንን የዛሬ ሶስት ወር ገደማ ለጎልጉል የተናገሩት በኖርዌይ የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር ጸሃፊ ወት የሽሃረግ በቀለ ነበሩ። በንግግራቸው ወንድማቸው ከራሳቸው ጋር ስለመታረቃቸው የተናገሩት የቀረውን ራሳችሁ አድርጉ የሚል መልእክት ለማስተላለፍ እንደሆነ ገልጸዋል። አቶ አንዳርጋቸው ታድያ እንደት ሰንአን ረገጡ ምን ቀን ጣላቸው እሳቸው በየመን ትራንዚት እንደሚያደርጉ አስቀድሞ መረጃው እንደት ደረሰ ከሶስት ሳምንት በፊት ስለሚያደርጉት በረራ ማን እንደት መረጃ አስተላለፈ የሚሉት ጉዳዮች በዋናነት መመርመር ግድ ነው። የሰሞኑ አጀንዳየጦር አውሮፕላን በመያዝ ኢህአደግን ያመለጡ ወገኖች የመን አመች ብትሆንም እንደማይመርጧት ይናገራሉ። ኢህአደግ ግን ሁኔታወችን ከመመርመር ይልቅ ቋንቋውና መፍትሄው እስርና አፈና ብቻ መሆኑ አስገራሚ እንደሆነ ስምምነት አለ። ሰሞኑን ኢህአደግ የወሰደውን ቀደም ሲልም በተመሳሳይ ሲከናውን የቆየውን ወደፊትም በቀጣይነት የሚገፋበትን እስርና አፈና አስመልክቶ የተፈጠረው ስሜት ከራር ነው። በማያያዝም ለፕሮፖጋንዳ የሚቀርብ በማለት የወንድማቸው ንግግር።
ጥላቻ በዛ ቂም አበበ በቀል አፈራ ኢህአደግም አልረካም
Summarize the following news article into a concise headline.
በሁለት ሽህ ሃያ ቶኪዮ ኦሊምፒክ የማጣርያ ውድድር መጋቢት ሃያ አምስት አድስ አበባ ስቴድየም ላይ ዩጋንዳን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ጀምሯል። አሰልጣኝ ሰላም ዘርአይ ለስላሳ ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ካደረገች በኋላ ከትናንት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ የተሰባሰበው ቡድን ዛሬ ቀትር ስምንት ላይ በአድስ አበባ ስታድየም በመገኘት ዝግጅቱን ጀምሯል። ሉሲወቹ በዛሬው ልምምድ ብሄራዊ ቡድን በማይወክል የተዘበራረቀ ማልያ እና የቀድሞ የብሄራዊ ቡድኑ የትጥቅ አቅራቢ በነበረውና በቅርቡ የውል ስምምነቱ የተቋረጠው ኢርያን ጥትቅ በመልበስ ልምዳቸውን ሰርተዋል። የውድድሩ ቀን በመቃረቡ ምክንያት ሃያ ሶስት ተጫዋቾችን በፍጥነት ለመለየት በሶስት ምድብ ተከፍለው ሙሉ ሜዳ እንድጫወቱ በማድረግ የአሰልጣኝ ቡድኑ አባላት አሁን ያሉበትን ወቅታዊ አቋም የመለየት ስራ ሲሰሩ ተመልክተናል። ጥሪ ከተደረገላቸው ስላሳ ተጫዋቾች መካካል የሉሲወቹ አምበል የነበረችው ረሂማ ዘርጋው በጉዳት ምክንያት ከብሄራዊ ቡድኑ ስብስብ ውጭ ስትሆን የተቀሩት ሃያ ዘጠኝ የቡድኑ አባላት በሙሉ በዛሬው ልምምድ ላይ ተሳትፈዋል። ብሄራዊ ቡድኑ በደርሶ መልስ ጨዋታ ድል የሚቀናው ከሆነ ቀጣይ ተጋጣሚ ካሜሩን እንደምትሆን ካፍ አሳውቋል። ረቡእ መጋቢት ሃያ አምስት የመጀመርያ ጨዋታቸውን በአድስ አበባ ስቴድየም የሚያደርጉት ሉሲወቹ የመልስ ጨዋታቸውን ከሶስት ቀን በሃላ በካምፓላ የሚያደርጉ ይሆናል። ይህ በቀጣይ መስተካከል ያለበት መሆኑን ለመጠቆም እንወዳለን።
የሴቶች ኦሊምፒክ ቡድን ዝግጅቱን ጀመረ
Write a brief headline summarizing the article below.
አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን ከሚያቋቁመው ኩባንያ የአክሲዮን ሽያጭ ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ብር ካፒታል ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ። የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማሃበር ከዘጠና አራት እስከ ዘጠና ሰባት ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረቱን አድስ በሚቋቋመው ኩባንያ ላይ ኢንቨስት እንደሚያደርግ ገልጸው፣ ከደጋፊው የሚፈለገው ስላሳ ሚሊዮን ብር እንደሆነ አስረድተዋል። የኩባንያው ዋና አላማ የእግር ኳስ ክለቡን ቀጣይነት ማጠናከር እንደሆነ የገለጹት አቶ ዘመደነህ፣ ኩባንያው አዋጭ በሆኑ የኢንቨስትመንት መስኮች እንደሚሰማራ አስረድተዋል። የአገሪቱ የንግድ አዋጅ በሚፈቅደው ማንኛውም አዋጭ የኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚሰማራው ኩባንያ የሚያስገኘው ገቢ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድንን ለማጠናከር እንደሚውል ተናግረዋል። የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማሃበር ያለውን ዘጠና አራት ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት አድስ ለሚቋቋመው ኩባንያ በካፒታል መልክ የሚያስገባ ከመሆኑ ተጨማሪ፣ በጥሬ ገንዘብ የሚያስፈልገው ካፒታል አንድ መቶ ሃምሳ ሚሊዮን ብር እንደሆነ አቶ ዘመደነህ አስረድተዋል። የአክሲዮን ሽያጭ የሚጀመረው መጋቢት ሃያ ሶስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ቢሆንም ከአሁኑ ዘጠና በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ቃል መገባቱን አቶ ዘመደነህ ተናግረዋል። የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ አምራች የሆነው የቡድኑ ዋና ስፖንሰር ቢጅአይ ኢትዮጵያ በአመት እስከ ሃያ ሚሊዮን ብር እንደሚከፍል ታውቋል። ቡድኑ አክሲዮን ኩባንያ ለመመስረት ብዙ ውጣ ውረድ ማለፉን ገልጸው፣ የአገሪቱ የንግድ ህግ ብዙ ክልከላወች እንዳሉት ተናግረዋል። የፌርፋክስ አፍሪካ ፈንድ ሊቀመንበር አቶ ዘመደነህ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ኩባንያቸው ከእግር ኳስ ቡድኑ ቦርድ አባላትና ደጋፊወች ሃሳብ በመውሰድ በአክሲዮን ኩባንያ አመሰራረት ላይ ጥናት ሲያካሂድ ቆይቷል። ከህጉ እኛ ቀድመን ሄደናልና መንግስት ይኼን ችግር ተመልክቶ የንግድ ህጉን ቢከልስና አድስ የንግድና ኢንቨስትመንት ህግ ቢያወጣ ኢንቨስትመንት ለማስፋፋት ጠቃሚ ይሆናል፤ ብለዋል።
የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን ከሚያቋቁመው ኩባንያ ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ብር ካፒታል ለመሰብሰብ አቅዷል
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ ፣ ግንቦት ስላሳ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማሰተማር ስራ ዛሬ መጀመራቸውን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ላለባቸው ተማሪወች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ወይዘሪት ገነት የገለጹ ሲሆን፥ ጉዳት የደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የማስተካከልና በቁሳቁሶች የማሟላት ስራ መከናወኑን አስታውቀዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ኢንጅነር አስቴር ይትባረክ በበኩላቸው፥ እንደ መቐለው ሁሉ በሌሎችም የክልሉ አካባቢወች መደበኛ ትምህርት ለማስቀጠል በየደረጃው የሚገኙ መምህራን ተማሪወቻቸውን ለመርዳት ዝግጁ መሆናቸውን በተካሄዱ የተለያዩ መድረኮች ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል። በትምህርት ቤቶቹ ዛሬ የመማር ማስተማር ስራው የተጀመረው ቀደም ሲል ከመምህራን፣ ወላጆችና በየደረጃው ከሚገኙ የመንግስት አመራት አካላት ጋር መግባባት ላይ በመደረሱ እንደሆነ ገልጸዋል። በመቐለ በሚገኙ ሰባት ክፍለ ከተሞች ውስጥ መደበኛ ትምህርቱ ሲጀመር ሁሉም መምህራን የተገኙ ሲሆን፥ ተማሪወችም እየገቡ መሆኑን ተናግረዋል። የጽህፈት ቤቱ ተወካይ ወይዘሪት ገነት መብራቱ እንዳሉት፥ የመማር ማሰተማሩ ስራው የተጀመረው በከተማ በሚገኙ ስላሳ ሁለት የመንግስት እና ከስላሳ በላይ የግል ትምህርት ቤቶች ነው። የትምህርት ሂደቱን ለማሳካት ከመምህራን ብዙ እንደሚጠበቅ መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በመቐለ ከተማ መደበኛ የመማር ማስተማር ስራ ተጀመረ
Generate a news headline for the following article.
ከመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ከቀድሞው የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በ ሚሊዮን ብር ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ጸሃይ ኢንዱስትሪያል አክሲዮን ማህበር ለተሰኘው ኩባንያ በሽያጭ ከተዛወረ ከአምስት አመት በላይ አስቆጥሯል። ይህ የስራ አመራር ቦርድ እዚህ የደረሰው ብዙ መሰናክሎችንና ውጣ ውረዶችን አልፎ ነው ያሉት አቶ ተስፋየ በ አመተ ምህረት መጨረሻ የነበረውና በ አመተ ምህረት መጨረሻ የተመዘገበው አፈፃጸም ሲነፃጸር በምርት የ በመቶ በሽያጭ ገቢ የ በመቶ በሃብት መጠን የ በመቶ እድገት መመዝገቡን ለአብነት ጠቅሰዋል። በ አመተ ምህረት ሚሊዮን ብር የነበረው አመታዊ የሽያጭ መጠን በ አመተ ምህረት በ በመቶ ጨምሮ ሚሊዮን ብር መድረሱን የአክሲዮን ማህበሩ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተስፋየ ፈንቴ ገልጸዋል። ፋብሪካው ወደ ግል ከዞረበት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ጊዜ የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ ጥናት ከማካሄዱን ባሻገር በየአመቱም ለሰራተኞችና ለስራ መሪወች የደመወዝ ጭማሪና ጉርሻ ቦነስ ሲሰጥ እንደቆየ የአክሲዮን ማህበሩ ሪፖርት አመልክቷል። የፋብሪካውን ምርታማነት ለማሳደግ የተለያዩ ስራወች እየተከናወኑ እንደሚገኙ የገለጹት የፋብሪካው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ማቴወስ አሰሌ በአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ወቅት ባለአክሲዮኖቹ የድርጅቱን የተከፈለ ካፒታል በእጥፍ ለማሳደግ መወሰናቸው አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል። ይህ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱ ወደፊትም ማነቆ ሆኖ ካልቀጠለ በቀር የፋብሪካውን ምርታማነት በከፍተኛ መጠን ማሳደግ እንደሚቻል በተለይም እየተተከሉ የሚገኙት ማምረቻ መሳሪያወች ምርት ሲጀምሩ የተወዳዳሪነትና የትርፋማነት አቅሙን ይበልጡን እንደሚጨምሩት ስራ አስፈፃሚው አብራርተዋል። ወደ ግል ከተዛወሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ለየት ባለ አኳኋን ጸሃይ ኢንዱስትሪያል ሰራተኞቹም ባለአክሲዮን እንደሆኑ በማድረግ የጀመረው አካሄድ እድገት እያሳየ እንደሆነም ሰኞ ታህሳስ ቀን አመተ ምህረት በተካሄደው የኩባንያው አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውና የሰራተኞች በአል ላይ ተገልጿል። አቶ ማቴወስ በበኩላቸው በ አመተ ምህረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በማብራራት የተመዘገበው ክንውን ከ አመተ ምህረት አኳያ ሲታይ በምርት የ በመቶ በሽያጭ የ በመቶና በትርፍ የ በመቶ እድገት እንደታየበት ተናግረዋል። የድርጅቱ የሃብት መጠንም በየአመቱ እያደገ በመምጣቱ በ መጨረሻ ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉ ጠቅሰዋል። ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ የተለያዩ የብረታ ብረት ውጤቶችን ከማምረት ባሻገር በቅርቡ የተሽከርካሪ አካላትን ማምረት ከጀመረ ሰነባብቷል።
ቃሊቲ ብረታ ብረትን የገዛው ኩባንያ የተከፈለ ካፒታሉን ከ ሚሊዮን ብር በላይ አደረሰ
Summarize the following news article into a concise headline.
የአባይ ጉዳይ ለእኛም የሞትና የሽረት ጉዳይ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ። ግብጽ በሶስትዮሹ ምክክር ከዚህ ቀደሞ የነበሩ የቅኝ ግዛት ውሎች ግምት ውስጥ ይግቡልኝ ስትል ኢትዮጵያና ሱዳን ሃሳቡን አልተቀበሉትም ነበር። እናም ግብጽ የሶስቱን ሃገራት የቀድሞ ስምምነት በሚጥስ መልኩ መግለጫ መስጠቷ የተሳሳተ ነው ብለዋል። በግብጽ በኩል እየተሰነዘረ ያለው የማስጠንቀቂያ ቃላት ኢትዮጵያ የአባይን ግድብ እውን የምታደርግ ከሆነ የውሃው መጠን ቀንሶ ህልውናችንን ስጋት ውስጥ ይከታል በሚል ነው። የግብጹ ፕሬዝዳንት አልሲሲ በቅርቡ አንድ የአሳ ፋብሪካን ሲመርቁ አባይ የህይወትና የሞት ጉዳይ ነው ማለታቸው ይታወሳል። በዚህ የሱዳን አቋም ሳቢያም ግብጽ የካርቱም መንግስት ለኢትዮጵያ እያደላ ነው በሚል ቅሬታዋን ገልፃለች። ሱዳን በበኩሏ ኢትዮጵያ ግድቡን መገደቧ በተፋሰሱ ሃገራት ላይ የሚያስከትለው ችግር አይኖርም ባይ ነች። ቃል አቀባዩ አቶ መለስ አለም የአባይ ግድብን በተመለከተ ከግብጽ ጋር ውጥረት መከሰቱን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ኢትዮጵያ በራሷ አቅም አባይን መገደቧን ትቀጥላለች። እናም በዚሁ ሳቢያ እሰጣ ገባ የገቡት የሶስቱ ሃገራት የውሃ ሚኒስትሮች በካይሮ ያካሄዱት ውይይት መቋረጡ ለሰጣ ገባው ምክንያት ሆኗል። ግብጽ የአባይ ግድብን ለማስቆም ወታደራዊ አማራጭ የምትከተል ከሆነ አካባቢው ወደ ከፋ ጦርነት ሊሸጋገር ይችላል በሚል ዘገባወች ስጋታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው።
ለኢትዮጵያ የአባይ ጉዳይ የሞትና የሽረት ጉዳይ ነው ተባለ
Create a short title for the given news content.
የሳኡድ አረቢያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የደቀቀውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት አጥፍ ጭማሪ ልታደርግ መሆኑን አስታወቀች። ይህ ውሳኔ የተላለፈው አገሪቱ የምታወጣው ወጭ ከምታስገባው ገቢ በማነሱ ምክንያት መንግስት ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ የዘጠኝ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ጉድለት ማጋጠሙን ተከትሎ ነው። የኮሮናቫይረስ ባስከተለው አለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመቀነሱ በነዳጅ ሃብት የበለጸገችው ሳኡድ አረቢያ የገቢ መጠኗ በእጅጉ አሽቆልቁሏል። በነዚሁ ሶስት ወራትም የሳኡድ አረቢያ ማእከላዊ ባንክ እንዳስታወቀው የውጭ ምንዛሪ መጠባበቂያ ገንዘብ ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ዝቅ ብሏል። ይህም ሊሆን የቻለው በተጠቀሰው የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ከነዳጅ የሚገኝ ትርፍ ሃያ ሁለት በመቶ በመቀነሱ አገሪቱ ማግኘት የቻለችው ስላሳ አራት ቢሊዮን ዶላር ብቻ በመሆኑ ነው። የሳኡድ አረቢያ ዜና ተቋም እንደዘገበው ተጨማሪ እሴት ታክሱ ከፈረንጆቹ ሰኔ ወር ጀምሮ ከአምስት ወደ ከፍ ይላል። የአገሪቱን የገንዘብና ኢኮኖሚያዊ ደሃንነትን ለማረጋገጥ ነው እርምጃወቹ የተወሰዱት ብለዋል የገንዘብ ሚኒስትሩ ሞሃመድ አል ጃዳን። ሳኡድ አረቢያ ከሁለት አመታት በፊት ነበር ኢኮኖሚው በነዳጅ ላይ ብቻ እንዳይንጠለጠል በሚል ተጨማሪ እሴት ታክስን ያስተዋወቀችው። የአገሪቱ መንግስት ከዚህ በተጨማሪም ለዜጎቹ ይሰጠው የነበረውን የኑሮ መደጎሚያ ገንዘብ እንደሚያቋርጥም አስታውቋል። ልኡል ሞሃመድ ቢን ሳልማን የሳኡድ አረቢያ ኢኮኖሚን ለማነቃቃትና አጠቃላይ የአገሪቱን ገጽታ ለመቀየር እየወሰዱት የነበረውን እርምጃ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ፈተና እንደሚሆንበት ይጠበቃል።
ኮሮናቫይረስ፡ ሳኡድ ለዜጎቿ የምትሰጠውን ድጎማ በማቋረጥ ተጨማሪ እሴት ታክስን በሶስት እጥፍ ጨመረች
Generate a news headline for the following article.
በአማራ ክልል በማእከላዊ ጎንደር ዞን የተጠለሉ ተፈናቃዮችን መልሶ የማስፈሩ ሂደት ፈተና እንደገጠመው ተገለጸ። ወደ ቀየቸው ተመለሱ የተባሉ ተፈናቃዮች በየቀበሌያቸው በየወዳጆቻቸው ቤት ተጠግተው እየኖሩ እንደሚገኙ፣ ወደመጡበት እንድመለሱ የተደረጉት ተፈናቃዮች በአይምባ፣ በጫንድባ፣ በጯሂ፣ በቆላድባ፣ በአርማጭሆና በጭልጋ መጠለያ ጣቢያወች ተጠልለው የነበሩ እንደሆኑ አቶ መንበሩ አስረድተዋል። የተፈናቃዮችን ድጋፍ ለመሻማት በየመጠለያ ጣቢያው የገቡ አጭበርባሪወችንና በተለያዩ ቀበሌወች ተመዝግበው እጥፍ ድርብ ጥቅም ለማግኘት የሚጥሩትን ከሌላው የሚለይ መረጃ አጣሪ ቡድን መመስረቱን የሚናገሩት አቶ መንበሩ፣ ዳግመኛ ድርብ ጥቅም ለማግኘት ሲሞክሩ የሚያዙ ከመንግስት ሊያገኙት የሚችሉትን ድጋፍ እንደሚያጡ ገልጸዋል። በአይምባ መጠለያ ጣቢያ ተጠልለው የነበሩት ወደ ላዛ፣ አንከደዛና አውራርዳ የተባሉ ቀበሌወች ሲሄዱ፣ በጫንድባ መጠለያ የነበሩት ደግሞ ወደ አማኑኤል ቀንወጣ፣ ገላድባ ቀበሌወች መሄዳቸው ተገልጿል። በጯሂት መጠለያ ጣቢያ የነበሩትም ወደ ጉንትርና በዙሪያው የሚገኙ ቀበሌወች፣ በቆላ ድባ መጠለያ ጣቢያ የቆዩትም ወደ ሰማኖ፣ ድርማራ፣ መቋሚያና ግጀን ቀበሌወች፣ በአርማጭሆና በጭልጋ አይከል መጠለያ ጣቢያወች ተጠልለው የነበሩትም ወደ ፍረንክ፣ ጫጭቁናና ሌሎችም ቀበሌወች እንድመለሱ መደረጉን አክለው ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ራሳቸው ተፈናቃዮች ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት የቤተሰብ ቁጥራቸውን ጨምረው በመመዝገብ ችግር እየፈጠሩ ነው ተብሏል። ሶስቱም ቦታወች ላይ በቤተሰቡ ቁጥር ልክ ድጋፍ ለማግኘት ሲመዘገብ የሌላውን ድርሻ ነው የሚሻማው። ከቤት ንብረታቸው ያልተፈናቀሉ ወደ መጠለያ ጣቢያወች እየገቡ ለተፈናቃዮች የሚቀርቡ ልዩ ልዩ ድጋፎችን እየተሻሙ ነው ያሉት የቢሮው ሃላፊ አቶ መንበሩ አውደው፣ እነዚህን ተከታትሎ ለመያዝ ማሃበረሰቡ የመተባበር ፍላጎት አለማሳየቱ ሌላው ችግር ነው ብለዋል። መንግስት ቤታቸው ለተቃጠለባቸው ተፈናቃዮች አንድ መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ቆርቆሮወችን ገዝቶ ግንባታ የተጀመረ መሆኑን፣ እስካሁንም የስድስት መቶ ሃምሳ ቤቶች ግንባታ መጠናቀቁን፣ አንድ ሁለት መቶ የሚጠጉ ቤቶችም በግንባታ ሂደት ላይ እንደሚገኙ ታውቋል። ተፈናቃዮቹ በዞኑ የሚገኙ መጠለያ ጣቢያወችን አጨናንቀው እንደነበር የሚታወስ ነው።
የማእከላዊ ጎንደር ዞን ተፈናቃዮችን ሰብአዊ ድጋፍ የሚሻሙ መብዛታቸው ተነገረ
Summarize the following news article into a concise headline.
የአለም የገንዘብ ድርጅት አይኤምኤፍ እና የአለም ባንክ በየፊናቸው ሲያወጡ በተደመጠው ሪፖርት መሰረት፣ አገሪቱ የብድር እዳ እያሻቀበ በመምጣቱ በብድር እዳ ክምችት ላይ መንግስት ጥንቃቄ እንድያደርግ ሲያስጠነቅቁ ቢቆዩም፣ መንግስት ግን የብድር እዳው አሳሳቢ አለመሆኑን አስታወቀ። አገሮች የሚበደሩት ለልማት እስከሆነ ድረስ የብድር እዳ ችግር እንደማይሆን ጠቅሰው፣ ከዚህ ተፃራሪ በሆነ መንገድ እንደ ግሪክ ያሉ አገሮች የገቡበት ቀውስ ብድርን ለፍጆታ በማዋል ጭምር እንደሆነ አብራርተዋል። በበርካታ አገሮች ላይ እየደረሰ ያለው የኢኮኖሚ ቀውስ እንደ እ ኤ አ ከሁለት ሽህ ስምንት ጀምሮ እስካሁን መፍትሄ ሊያገኝ ካልቻለባቸው ምክንያቶች አንዱ፣ የአለም የፋይናንስ ተቋማት ላይ የሚደረግ ጠንካራ ቁጥጥር ባለመኖሩ እንደሆነ ዶክተር ተስፋቸው አብራርተዋል። ይልቁንም አገሪቱ ለአስር አመታት ያህል በየአመቱ የአስር በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ስታስመዘግብ ብትቆይም፣ የአለም የገንዘብ ድርጅት እንድትበር የሚፈቅድላት የገንዘብ መጠን ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ እንዳይሆን ጥብቅ ቁጥጥር ማድረጉን ዶክተር አብርሃም ኮንነዋል። መንግስታቸው ሲሶውን ወይም አንድ አራተኛውን በጀት ለትምህርትና ለክህሎት የሚያውለው የግሉን ዘርፍ ለመደገፍና ለማገዝ ጭምር በመሆኑ፣ የመንግስት የብድር ስርአት ጤናማ መሆኑን በመግለጽ አብራርተዋል። ነገር ግን መስራት የጀመርነውን እየሰራን እንቀጥላለን፤ ያሉት ዶክተር አብርሃም፣ ከውጭ እየመጣ ያለው ብድር የኢኮኖሚውን እድገት ለማስቀጠል በሚረዱ ተግባራት ላይ እየዋለ በመሆኑ የእዳ መጠን አሳሳቢ አለመሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ ባሻገር የአለም ኢኮኖሚ ዘንድሮ ከሁለት ነጥብ አምስት በመቶ በላይ ሊያድግ እንዳልቻለ፣ በአለም ኢኮኖሚ መቀዛቀዝና ባልረገበው ቀውስ ሳቢያ እ ኤ አ ከሁለት ሽህ ጀምሮ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ልጓም እየሳበ እንደሚገኝ ባለሙያወች አብራርተዋል። ይህንኑ የአገሪቱን የብድር መጠን በመንተራስ ማብራሪያ የሰጡት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመድ የንግድና የልማት ጉባኤ የአፍሪካ ድቪዥን ዳይሬክተርና በማደግ ላይ ያሉ አገሮችና የልዩ ፕሮግራሞች ተጠሪ ዶክተር ተስፋቸው ታፈረ፣ ብድር በአግባቡ ስራ ላይ እስከዋለ ድረስ ያን ያህል አሳሳቢ አይደለም ብለዋል። በየአመቱ ይፋ የሚደረገውን የአለም የንግድና የልማት ጉባኤ ሪፖርትን ተንተርሶ በተሰጠ መግለጫ ላይ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ደኤታው ዶክተር አብርሃም ተክስተ እንዳሉት መንግስት የሚበደረውን ገንዘብ በምርታማ መስኮች ላይ እያዋለ ይገኛል። በሌላ በኩል በአድስ አበባ የአፍሪካ ጽህፈት ቤቱን የከፈተው የተመድ ንግድና የልማት ጉባኤ ለአፍሪካ መንግስታት የአቅም ግንባታ ድጋፍ ከመስጠት ጀምሮ የጉምሩክ አሰራሮች ላይ፣ የአነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ልማት ላይ፣ የትንታኔ ስራወችና ሌሎች ተግባራትን በሚመለከት ድጋፍ እሰየጠ እንደሚገኝ የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ዶክተር ጆይ ካፌጋካዋ አስታውቀዋል።
መንግስት የብድር እዳ ክምችት እንደማያሳስበው አስታወቀ
Provide a news headline based on the following text.
እንደ ኮሶ መድሃኒት መራር ውሳኔ መወሰኑን ገልጿል ከሰሞኑ እየወሰደው ያለውን የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳወች በሚመለከት ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጠው መንግስት፣ ያለ ሰላምና መረጋጋት ሪፎርሙ እንደማይሳካ አስታወቀ። ባለፈው ሁለትና ሶስት ወራት በመንግስታቸውና በትግራይ ሃይሎች መካከል ግጭት የሚያስነሱ ተደጋጋሚ አጋጣሚወች ቢኖሩም፣ ከአስር ያላነሰ ጊዜ ውይይት በማድረግ ችግሩን ለመፍታት ጥረት መደረጉን ጠቅሰዋል። መንግስት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለአለም ገበያ በመክፈት ተወዳዳሪ ሆኖ እንድያድግ የሚያደርግ ሪፎርም ማድረጉን ገልጾ፣ ኢኮኖሚውን ከውድቀት የሚታደግና የሚያክም ነው ያለውን ሪፎርም እንድሳካ ግን ሰላምና መረጋጋት መፍጠር ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን አስረድቷል። በዚሁ ማብራሪያቸው እግረ መንገዳቸውን መንግስታቸው ስላሳካቸው የልማት ስራወች ሰፊ ገለፃ አድርገዋል። እኛ ከአይኤምኤፍና አለም ባንክ ጋር በመስራታችን የእነሱ ድል ተደርጎ ለምን ይታያል የአገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርማችንን እንድቀበሉ አድርገን፣ የአራት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ዶላር እዳ ሽግሽግ አግኝተን፣ እንድሁም ንግድ ባንክን ከእዳ መታደጊያ ሰባት መቶ ሚሊዮን ዶላር እንድለቁ በማድረግ ያሳካነው አጋርነት ነው፤ በማለት ከውጭ የልማት ተቋማት ጋር የተደረገው ስምምነት መቃለል እንደማይኖርበት ነው የተከራከሩት። ገበያን መክፈትም ሆነ ኢኮኖሚን ሪፎርም የማድረጉ ውሳኔ ገና ኢህአደግ ሳይፈርስ የተወሰነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰው፣ በለውጥ ማግስት እሳቸው ወደ ስራ በመጡ በወሩ የተወሰነ መሆኑን ጠቅሰዋል። የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ ዶክተር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር እና የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ ዶክተር ሰፊ ገለፃ የሰጡበት ከባለድርሻ አካላት ጋር የተደረገው የውይይት መድረክ፣ የመንግስትን ሰሞነኛ የኢኮኖሚ ሪፎርም እርምጃወች በተመለከተ በርካታ ሃሳቦች የተነሱበት ነበር። ከአማራ ክልል ሃይሎች ጋር በሚስጥር ባለፉት ወራት ውይይት ሲደረግ መቆየቱን፣ ከኦነግ ሸኔ ጋርም ሰላም ለመፍጠር ጥረቱ መቀጠሉን ያመለከቱት አብይ ዶክተር ፣ ሆኖም በተበታተነ ሁኔታ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች በመሆናቸው ወደ አንድ ሰብሰብ ብለው ለድርድር ካልቀረቡ የሰላም መፍጠር ጥረት ቀላል እንደማይሆን ገልጸዋል። ሰላምና መረጋጋት የግድ ነው፤ በማለት ተናግረዋል። መንግስት የኮሮና ወረርሽኝ ተጽእኖን ተቋቁሞ ባለፉት አመታት ከአስር ቢሊዮን ዶላር በላይ መክፈሉን፣ በስንደ ልማት፣ በሩዝ ልማት፣ በጫካ ፕሮጀክት፣ በቴሌኮም፣ በቤት ግንባታ፣ በኮሪደር ልማት በርካታ ስኬቶች ማስመዝገቡን ዘርዝርዋል።
መንግስት ያለ ሰላምና መረጋጋት የኢኮኖሚ ሪፎርሙ አይሳካም አለ
Write a brief headline summarizing the article below.
ፍኖተ ነፃነት የአድስ አበባ ተዋሳኝ በሆነው ለገጣፎ ከተማ ከ ሽህ በላይ ቤቶች እንድፈርሱ በመወሰኑ ከ ሽህ በላይ ዜጐች ቤት አልባ ሊሆኑ እንደሆነ ነዋሪወቹ ገለጹ። ሆኖም የከተማ ሰው ወሮናል የሚል ተቃውሞ በገበሬው እንድነሳ ያደረጉ የከተማው ባለስልጣኖች በ ቀናት ውስጥ ቤታችን ሊያፈርሱ ተዘጋጅተዋል ብለዋል። የነዋሪወቹን ችግር ለማዳመጥ ፈቃደኛ ያልሆኑት የከተማው የመንግስት ባለስልጣናት ግን በቅዳሜው በስብሰባው ላይ ባለመገኘታቸው ነዋሪወቹ በነጋታው እሁድ ከ በላይ የአካባቢው ነዋሪወች በወረዳው ጽህፈት ቤት በመገኘት ተቃውሞ አሰምተዋል። የካ ሰደን ወረዳ የሚገኙት የጉራሰፈራድሬ ዳሌ እና ቀርሳ የሚባሉ አካባቢወች ውስጥ የሚገኙ ወደ ሽህ የሚጠጉ ቤቶች እንድፈርሱ ምልክት ተደርጎባቸዋል። በነጋታው እሁድ እለትም ከ በላይ የሚሆኑ ነዋሪወች በመሰባሰብ ባጋጠማቸው አደጋ ዙሪያ ተወያይተዋል። ነዋሪወቹ ቅዳሜ ህዳር ቀን አም በከተማው በመሰባሰብ ተቃውሞአቸውን አሰምተዋል። ነዋሪወቹ እንደሚሉት ለ አመታት በአካባቢው መኖሪያ ቀልሰው ኖረዋል። ሰኞ ህዳር ቀን አመተ ምህረት በድጋሚ በመሰባሰብ ተወካዮቻቸውን ወደ ኪሎ ፓርላማ መላካቸውን በስፍራው የተገኘው የፍኖተ ነፃነት ዘጋቢ አረጋግጧል።
በለገጣፎ ከተማ ከ ሽህ በላይ ዜጐች ቤት አልባ ሊሆኑ ነው
Generate a news headline for the following article.
በሃገረ አሜሪካ መስፍን በዙ የሚባል ትንሽ ሰው አለ። ቀትረ ቀላልእናም ህውሃት የሸለመውና ግርማ ብሩ ወጭውን የሚሸፍንለት መንኩራኩርና ኮልኮላታ አለው። ባይነኩላሩ ካሜራ ስለተገጠመለት የድፍረቱ ምንጭ ሆኖ ያገለግለዋል። ይህ ሰው ቲጅ ቴሌቪዥን የሚባል በህውሃት የሚደገፍ ተንቀሳቃሽ መንኩራኩርና እሷን የሚሸከምበት ኮልኮላታ አለችው። ርግጥ ድሞፍተሯ ቀጥረው እንደሚያሰሩት ጌቶቹ የክርኑን እርዝመትና ክብደት ማሳየት አልቻለችም። የመጨረሻወቹ መስመሮች የፓለቲካ ጨዋታ እንደት በጣም ለትናንሽ ላልበሰሉ ከሁሉም በላይ ሆዳም ሰወች በማለት የገለጸውን ለመስፍን በዙ ምላሽ ይሁንልኝ። የማሞ ቂሎ ነገር ጌቶቹን እንዳስቀየመ እንኳን ሳያውቅ ጥላሁን አሁን አምባሻ ያለበትን በንድራ እንደሚጠላና እንደ ኢትየጲያ ባንድራ እንደማይቆጥር ሃይለማርያም ደሳለኝን ፊት ለፊቱ አስቀምጦ ይነግረዋል። በአንባሻዋ ላይ በሌላው አካባቢ ያለው ህዝብ ምንአይነት ስሜት እንዳለው አያውቁም ነበር የሚል የግመሏን ምላሽ የሚያስታውስ ታሪካዊ መልስ ይሰጥ ነበር። ታድያ መንኩራኩሯን ሲሾፍራት በጣም ስለሚፈራና ድንጉጥ ስለሆነ የቀድሞ ክልል አንድን የሚያክል ባይነኩላር በሁለት አይኖቹ ላይ ይገጥማል። ታሪክና የኢትየጲያ ህዝብ ጊዜውን ጠብቀው ፍርድ እስኪሰጥ ድረስ መጠበቅ ነው።
የሰለሞን ደዜደራታ ከኤርሚያስ ለገሰ የመለስ ትሩፋቶች መጽሃፍ ደራሲ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚወች ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ያሳዩትን መልካም ስነ ምግባር ለበደሉት ህብረተሰብ በልማት ሊክሱት እንደሚገባ ቢሮው አሳስቧል። በመመሪያው ላይ የተከለከሉና በይቅርታ አሰጣጥ መመሪያው ተጠቃሚ የማይሆኑ በህገ መንግስቱ አንቀጽ ሃያ ስድስት የተጠቀሰው ይቅርታን የሚያስከለክሉ ወንጀሎች እንደተጠበቁ ሆኖ በሙስና ወንጀል ተከሰው አስር አመት እና ከዛ በላይ የተፈረደባቸው፣ ከ አመት በታች የሆኑ ህፃናት ላይ የሚፈጸም አስገድዶ መድፈርና ጠለፋ ወንጀል የፈጸሙ ይቅርታው አያካትታቸውም ተብሏል። ህብረተሰቡም ታራሚወቹ በፈጸሙት ወንጀል የተጸጸቱ በመሆናቸው ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ አስገንዝቧል። የአማራ ክልል ለታራሚወቹ ይቅርታ ያደረገው በይቅርታ ቦርዱ ተመርምሮ መስፈርቱን አሟልተው በመገኘታቸው የክልሉ ምክር ቤት ጥር ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ባካሄደው ስድስትኛ ዙር ሁለትኛ አመት የስራ ዘመን አምስትኛ አስቸኳይ ስብሰባ በክልሉ ፍትህ ቢሮ አቅራቢነት በክልሉ ውስጥ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የህግ ታራሚወችን በይቅርታ እንድፈቱ በወሰነው መሰረት መሆኑ ተገልጿል። የይቅርታው ተጠቃሚ የሆኑት በይቅርታ አሰጣጥ መመሪያው ላይ የተገለጹ፣ የእስራት፣ የእድሜና የጤና መስፈርቶችን ያሟሉ ናቸው መባሉን ከክልሉ ፍትህ ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በተጨማሪም በህገ ወጥ የሰወች ዝውውር ወንጀል የተፈረደባቸው፣ የሃሰት ገንዘብ መስራት ወይም ማዘዋወር ወንጀል የተቀጡ ይቅርታው እንደማያካትታቸው ተጠቅሷል። ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚወችም ከጥር ሃያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ ከያሉበት ማረሚያ ቤት እንድፈቱ መደረጉም ተገልጿል።
በአማራ ክልል ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ ተደረገ
Write a brief headline summarizing the article below.
በኢህአደግ በተጠራው ውይይት ላይ ሁለቱ ወገኖች በፈረቃ ተሳትፈዋል የሰማያዊ ፓርቲ የአመራር ይገባኛል ውዝግብ ላይ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ሳምንት ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚሰጥበት ለአድስ አድማስ የገለጸ ሲሆን ሰሞኑን ኢህአደግና ተቃዋሚወች ባካሄዱት የድርድር መድረክ ላይ የፓርቲው ሁለቱም የአመራር ቡድኖች ተጠርተው መገኘታቸው አወዛግቧል። ህጋዊ አመራር ብላችሁ አይደለም እንደ የጋበዛችሁን የሚል ምላሽ መስጠታቸውን የተናገሩት አቶ ስለሽ ከሌላ ወገን አቤቱታ መቅረቡንና ወደ ምርጫ ቦርድ ደውለው ባገኙት መረጃም መጠራታቸውን በስህተት እንደተጠሩ እንደገለጹላቸው አስረድተዋል። በውይይቱ እስከ ሻይ እረፍት መሳተፋቸውን የገለጹት አቶ ስለሽ ፈይሳ ጠዋት ወደ ስብሰባው ሲገባ አቶ የሸዋስ አሰፋ እንዳይገቡ መከልከላቸውን እስከ እረፍት ድረስም ሰማያዊ ፓርቲን እሳቸውና አቶ ይድነቃቸው መወከላቸውን ተናግረዋል። አቶ የሸዋስ በበኩላቸው የምርጫ ቦርድ አመራሮች ውሳኔ እስክትሰጡ ድረስ ፓርቲውን ማን ነው የሚወክለው ተብለው ተጠይቀው አድሱ አመራር ነው በማለታቸው በውይይቱም እንድሳተፉ መደረጉን ለአድስ አድማስ አስታውቀዋል። በቅርቡ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ መመረጣቸውን የሚገልጹት አቶ የሸዋስ አሰፋ በበኩላቸው በውይይቱ ላይ እንድገኙ በደብዳቤ ጥሪ እንደቀረበላቸው ለአድስ አድማስ ገልጸዋል። ባለፈው ረቡእ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተዘጋጀው የፓርቲወች የምክክር መድረክ ላይ ኢር ይልቃል ጌትነት ወይም ተወካዮቻቸው እንድገኙ ከኢህአደግ ጽቤት ስልክ ተደውሎ በተነገራቸው መሰረት የፓርቲው አመራር አባል አቶ ስለሽ ፈይሳና የብሄራዊ ምክር ቤት አባሉ አቶ ይድነቃቸው አድስ ተወክለው በውይይቱ ላይ የተገኙ ቢሆንም ከሻይ እረፍት በኋላ ከስብሰባው እንድወጡ መደረጉ ተናግረዋል። ከእረፍት በኋላ ወደየቦታችን እየተመለስን ሳለ የመድረኩ ሰብሳቢ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ወደኛ መጥተው የሰማያዊ ሰወች አንደ እፈልጋችኋለሁ አሉና ማነው የፓርቲው ህጋዊ አመራር ብለው ጠየቁን። እኛ ወድያው መድረኩን ለቀን ውጣን እነ አቶ የሸዋስ አሰፋ ደግሞ ቀጣዩን ሂደት ተከታተሉ ብለዋል። በመድረኩ ላይ ሁለቱም ወገኖች በፈረቃ ተሳትፈዋል። ምርጫ ቦርድ በፓርቲው የአመራር ይገባኛል ውዝግብ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ ለምን ዘገየ ስንል የጠየቅናቸው የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ የፓርቲው ጉዳይ የተወሳሰበና በጥንቃቁ መመርመር ያለበት በመሆኑ መዘግየቱን ጠቁመው ሰሞኑን ለቦርድ አባላት ቀርቦ ውሳኔ እንደሚሰጥበት አስታውቀዋል።
ምርጫ ቦርድ በሰማያዊ ፓርቲ ጉዳይ ሰሞኑን ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሃረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርድን በድሪ በመስኖና ቆላማ አካባቢወች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሃመድ ከተመራው ልኡክ ጋር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የኦሮሚያ እና የሃረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ተግባራዊ ለማድረግ የታሰቡ ፕሮጀክቶች ግድብ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ ሲሆኑ ፕሮጀክቶቹም በኦሮሚያና ሃረሪ ክልሎች አዋሳኝ በሆነው ኤረር ወረዳ አካባቢ እንደሚከናወኑ ነው የተገለጸው። የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይም ውይይት ተካሂዷል። በተለይም በእስራኤል መንግስት የሚደገፈው ፌር ፕላኔት በተሰኘው ፕሮግራም አማካኝነት ለአርሶ አደሩ የተሻሻሉ ዝርያወች እንደሚቀርቡ መገለጹን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኦሮሚያና ሃረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ በሚችሉ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
Generate a news headline for the following article.
ኦሊምፒክ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ለማለፍ ከካሜሮን ሴት ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የቅድመ ማጣሪያ የሁለተኛ ዙር ጨዋታ በአቻ ውጤት ነበር ያጠናቀቀው። የባህር ዳሩ ጨዋታ በዚህ መልኩ ቢጠናቀቅም ለመልሱ ጨዋታ ጊዜ ሳያጠፉ ወደ ዝግጅት እንደሚገቡ የገለጸችው አሰልጣኝ ሰላም፤ ነሃሴ ሃያ ስድስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በካሜሮን ዋና ከተማ ያውንደ ለሚጠብቃቸው የመልስ ጨዋታ በቀሩት ጊዜያት ተዘጋጅተው ድክመታቸው አሻሽለው ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚሞክሩ ገልፃለች። በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታድየም በተደረገው ጨዋታ ለስፔኑ ክለብ ሪያል ቤቲስ የሴት ቡድን የምትጫወተው የአጥቂ መስመር ተጫዋቿ ሚካኤላ አባም በሃምሳኛው ደቂቃ ባስቆጠረችው ግብ ካሜሮንን ቀዳሚ ማድረግ ችላ ነበር። በጨዋታው የካሜሮን ብሄራዊ ቡድንን ማሸነፍ ባይቻልም እንኳ ውጤቱ ጥሩ የሚባል እንደሆነ የገለጸችው አሰልጣኟ፤ የካሜሮን ቡድን የሚናቅ እንዳልሆነና ቡድኑ አሁን በሚያሳየው እንቅስቃሴ ብቻ ሳይሆን ትልቅ እና የሚከበር ቡድን መሆኑንም ተናግራለች። በሁለተኛው አጋማሽ ደግሞ የካሜሮን ብሄራዊ ቡድን የተሻለ እንቅስቃሴ ማሳየት ችሏል። በአቻ ውጤት የተጠናቀቀውንና በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ የሚከናወነውን የመልስ ጨዋታ በማስመልከት አስልጣኟ በሰጠችው አስተያየት፣ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በመጀሪያው የጨዋታ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥርና የግብ እድሎችን በመፍጠር ከተጋጣሚው የተሻለ ነበር። የኢትዮጵያ ሴቶች ኦሊምፒክ ብሄራዊ ቡድን በደርሶ መልስ ውጤት ካሸነፈ በሶስተኛ ዙር ማጣሪያ በመስከረም ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ከደሞክራቲክ ኮንጎ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ አሸናፊ ጋር የሚጫወት ይሆናል። ከካሜሮን ሴት ብሄራዊ ቡድን ጋር የነበረን ጨዋታ ምንም እንኳን በሜዳችን የነበረ ቢሆንም ከባድና አስቸጋሪ ነበር ብላለች። ብሄራዊ ቡድኑ በመጋቢት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታወን ከዩጋንዳ ጋር አድርጎ በድምር ውጤት አራት ለ ሁለት ማሸነፉ ይታወሳል። አድስ ዘመን ረቡእ ነሃሴ ሃያ ሁለት ሁለት ሽህ ዳንኤል ዘነበ።
ጨዋታው አልቋል ብየ አላስብም ሰላም ዘርአይየኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት ድሲመስከረም በአድስ አበባ ለተፈጸመው የጅምላ እስራት መንግስት በቂ ማብራሪያ እንድሰጥ ተጠየቀ። ሰመጉ በመግለጫው ምንም እንኳን ፖሊስ ከተማዋን ለማረጋጋት ርምጃ መውሰዱ ተገቢ ቢሆንም ከህግ አግባብ ውጭ ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ መጠነ ሰፊ እስር መፈጸሙ አግባብነት የለውም ብሏል። የጅምላ እስራቱ ሰላማዊ ዜጐችንም ጭምር ኢላማ ማድረጉ ጥቂት የማይባሉ ታሳሪወች ላይ ፖሊስ ድብደባ መፈጸሙ ብሎም ዘላቂ የአካል ጉዳት ማድረሱ በህግ ወንጀል እንደሆነ በግልጽ ባልተደነገጉ ስፍራወች ያገኛቸውን ዜጐች ማሰሩ ከህግ አግባብ ውጭ ከምሽቱ ሰአት በኋላ እስራቶቹ መፈጸማቸው ጉዳዩን ጥያቄ ውስጥ እንድገባ ያደርገዋል ብሏል መግለጫው። ሰመጉ ያነጋገራቸውና በጅምላ ከታሰሩት ዜጎች መካከል ፖሊስ በምርመራ ወቅት የተቀናቃኝ ፓርቲወች አመራሮች ወደ ሃገር ቤት ሲመለሱ የአቀባበል ዝግጅቱን ለምን አስተባበራችሁ ለምን የፓርቲወቹ ደጋፊ ሆናችሁ የሚሉና ተመሳሳይ የምርመራ ጥያቄወች እንደቀረቡላቸው ለሰመጉ አስረድተዋል። ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው የተያዙ ሰወች በ ሰአታት ውስጥ ፍርድ ቤት መቅረብ እንዳለባቸው በግልጽ ቢደነግግም ፖሊስ ይህንን የታሳሪወች ህገመንግስታዊ መብት በመጣስ ካለፍርድ እና ገደቡ ለማይታወቅ ግዜ ታሳሪወችን ወደ ወታደራዊ ካምፕ ወሰዷል። እንደ መግለጫው ከሆነ ሰላማዊውን ህዝብ ጭንቀት ውስጥ በከተተና ግልጸኝነት በጐደለው መልኩ የጅምላ እስሩ መካሄዱ ብሎም መነሻ ምክንያት እና ታሳሪወቹ ያሉበትን ሁኔታ ለህዝብ ይፋ አለማድረጉ የፖሊስን ርምጃ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ነው። በመሆኑም በሁከት እና በግርግር ውስጥ ተሳትፈዋል በሚል በህግ ጥላ ስር የሚገኙ ዜጐች የሰብአዊ መብታችውን በጠበቀ መልኩ የመያዝ መብታችው እንድከበር በቤተሰቦቻቸው በወዳጆቻቸው እና በህግ አማካሪወቻቸው የመጐብኘት መብታቸው እንድጠበቅላቸው እንድሁም ክስ ያልተመሰረተባቸው ዜጐች በፍጥነት እንድለቀቁ ሰመጉ ጠይቋል። የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ በመድናዋ በተካሄደው የጅምላ እስር በአጠቃላይ ወደ ሶስት ሽህ የሚደርሱ ዜጐችን ማሰሩን አስታውቀዋል። ሃገሪቱ በአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ውስጥ በነበረችበት ወቅት በተለያዩ ወታደራዊ ካምፖች ታስረው የነበሩ ዜጐች ይደርስባቸው የነበረውን የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ትውስታ ከአእምሮ ባልጠፋበት በዚህ ወቅት ለስልጠና በሚል ሰበብ መንግስት ዜጐችን ወደ ወታደራዊ ካምፕ ማጋዙ ለሌላ ዙር መጠነሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰት እንዳያጋልጣቸው ሲል ሰመጉ ስጋቱን ገልጿል። ሰሞኑን በአድስ አበባ የተካሄደው ጅምላ እስር ከመንግስት በኩል ቢሆን ሙሉ ማብራሪያ ሊሰጥበት ይገባል ብሏል ሰመጉ በመግለጫው።
በአድስ አበባ ስለተፈጸመው የጅምላ እስራት በቂ ማብራሪያ ይሰጥ ተባለ
Generate a news headline for the following article.
ኢሳት ዜና ሰኔ ሁለት ሽህ ሰባት በቀጣዩ ወር በኢትዮጵያ ጉብኝት የሚያደርጉት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ተቃውሞ እንደገጠማቸው የእንግሊዙ ዘጋርድያ ጋዜጣ የተለያዩ አካላትን ዋቢ በማድረግ ዛሬ ረቡእ ዘገበ። ፍሪደም ሃውስ የተሰኘ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጀት በበኩሉ ኢትዮጵያ ሁሉንም የተቃዋሚ ድርጅቶች ከፖለቲካ ተሳትፎ ውጭ አድርጋ ባለበት ወቅት ፕሬዚዳንቱ በሃገሪቱ ጉብኝት ማድረጋቸው ተገቢ አለመሆኑን አስታውቀዋል። በጉዳዩ ዙሪያ ሰፊ ረፖርትን ያወጣው ግሎባል ቮይስ የተሰኘ አለም አቀፍ ድርጅት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ሊጎበኟቸው ካቀዷቸው ሃገራት መካከል የኢትዮጵያው ጉብኝት ከፍተኛ ተቃውሞ ማስነሳቱን ገልጸዋል። የፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ለሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አስደንጋጭ ዜና ሆኗል ያለው የእንግሊዙ ዘ ጋርድያን ጋዜጣ ተቋማቱ የኦባማ ጉብኝት ጨቋኝ ለሆነው የኢትዮጵያ መንግስት የተሳሳተ መልእክት ሊያስተላልፍ እንደሚችል ስጋት እንዳደረባቸው አመልክቷል። የሂውማን ራይትስ ወች ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ኬኔት ሮስ አሜሪካ በከፍተኛ ባለስልጣናት ደረጃ በኢትዮጵያ ጉብኝት ማካሄዱዋ ተገቢ አለመሆኑን እና በተዘዋዋሪ እውቅና የመስጠት ድርጊት ተደርጎ እንደሚታይ ገልጸዋል። አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፕሬዚዳንቱ በሰብአዊ መብት ረገጣና አፈና የምትታወቅ ሃገርን ለመጎብኘት መወሰናቸው ተገቢ እንዳልሆነ በመግለጽ ላይ መሆናቸውንም ጋዜጣው አስነብቧል። ይሁንና ፕሬዚዳንቱ በሰብአዊ መብት ረገጣዋ የቆየ ታሪክ ያላትን ኢትዮጵያ መጎብኘታቸው ተገቢ አለመሆኑን በርካታ ድርጅቶች በመግለጽ ላይ መሆናቸውን ከእንግሊዙ ጋዜጣ በተጨማሪ ሌሎች አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንም ዘግበዋል። ተቃውሟቸውን በማቅረብ ላይ የሚገኙት የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፕሬዚዳንቱ ከጉብኝታቸው እንድታቀቡ ጥያቄ በማቅረብ ላይ መሆናቸውንም ግሎባል ቮይስ በሪፖርቱ አመልክቷል። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሬዚዳንቱ የምስራቅ አፍሪካ ጉብኝት በቀጠናው ስላለው የኢኮኖሚያዊ እንድሁም የድሞክራሲ ተቋማትና የደህንነት ሁኔታወች እንደት መጠናከር እንዳለበት ያለመ መሆኑን ገልጿል። በቀጣዩ ወር የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ጉብኝታቸውን የሚያድርጉት ኦባማ በአድስ አበባ ቆይታቸው ከአፍሪካ ህብረት እና ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ የጉብኝት በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ዘንድ ተቃውሞ አስነሳ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በፍትህ ሚኒስቴር እና በክልል ፍትህ ቢሮወች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። ባለፉት አመታት በተደረጉ የፍትህ ማሻሻያወች የተገኙ ውጤቶች እና የታዩ ድክመቶች መገምገማቸውን ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲወስ ተናግረዋል። የህግ አካላት ሃላፊነት፣ የህግ ማርቀቅ እና የማረም ስራወች ሂደት፣ ህጎችን የማጠቃለል የህግ ዘርፉን ለማዘመን የተሰሩ ስራወች እና መሰል ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል። የፌደራል ህጎችን ተፈፃሚነት የተመለከቱ እና መሰል የፍትህ ዘርፉን የተመለከቱ ጉዳዮች በአቶ አለምአንተ አግደው የመንግስት ህግ እና ፍትህ አገልግሎት ሚኒስቴር ደኤታ ቀርበው የተሞክሮ ልውውጥ ተካሂዶባቸዋል። በግምገማው በፌደራል ደረጃ የወጡ ህጎችን ለተናበበ እና ለቅንጅታዊ አሰራር በማዋል በኩል ክፍተቶች መታየታቸውን አንስተዋል። በውይይቱ የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌደዮን ጢሞቴወስ፣ የመንግስት ህግ እና ፍትህ አገልግሎት ሚኒስትር ደኤታ አቶ አለም አንተ አግደው፣ የሁሉም ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች የፍትህ ዘርፉ ባለድርሻ አካላት እንድሁም ተመራማሪወች እየተካፈሉ ይገኛሉ። አሁን በባህር ዳር የተካሄደው የምክክር መድረክም የታዩ ክፍተቶችን ለማረም መሆኑን ተናግረዋል። ለሶስት ቀናት ሲቃሄድ ቆይቶ ዛሬ በተጠናቀቀው የምክክር መድረክ የተሞክሮ ልውውጥ ተካሂዷል። በለይኩን አለም ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በፍትህ ሚኒስቴርና በክልል ፍትህ ቢሮወች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ ተካሄደ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የደሴ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ክልላዊና ሃገራዊ ሁኔታወች ላይ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ባካሄደው ውይይት ለህልውና ዘመቻው ከ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰብስቧል። የንግዱ ማሃበረሰብ እያደረገ ያለውን ድጋፍም አጠናክሮ እንድቀጥል የደሴ ከተማ ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት መምሪያ ሃላፊ ዮናስ እንዳለ ጠይቀዋል። ተሳታፊወቹም የህወሃት ቡድን በክልሉ ተጨማሪ ጥፋቶችን ሳይፈጽም ለማጥፋት በሚደረገው ዘመቻ ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ በግንባር በመሰለፍ የሚጠበቅባቸውን ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። ክልሉን ለማዳከም የሚደረገውን የኢኮኖሚ አሻጥር በመታገል እና አላስፈላጊ የዋጋ ንረት እንዳይኖር ለማድረግ ከመንግስት ጎን በመሆን እንደሚሰሩ መናገራቸውን አሚኮ ዘግቧል። የደሴ ከተማ ከንቲባ አበበ ገብረ መስቀል በህወሃት ቡድን ተፈናቅለው በከተማዋ ለተጠለሉ ነዋሪወች የንግዱ ማሃበረሰብ ላደረገው ድጋፍ አመስግነው ድጋፋቸውን አጠናክረው እንድቀጥሉም ጥሪ አቅርበዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የደሴ ከተማ ነጋደወች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ
Generate a news headline for the following article.
በደሴ የሚገኙ መስኪዶች በፌደራል ፖሊስና በመከላከያ ሰራዊት እየተበረበሩ መሆኑ ታወቀ። ለደህንነቱ ሲል ስሙ እንዳይገለጥ የጠየቀው የደሴ ከተማ ነዋሪ፤ ኢማሙን እንፈልጋለን በሚል ሰበብ መስኪዶችን ደፍረው ብርበራ ያካሄዱት የፌደራል ፖሊሶች፤ በከተማዋ የደህንነት ምክትል ሃላፊ አቶ ሃብታሙ እየተመሩ መሆኑን አስረድቶታል። በደህንነትና ፌደራል ፖሊስ የሚደረገው ብርበራና ወከባ በመስኪድ ብቻ አላበቃም ያሉት የደሴ ነዋሪ፤ የኢማሙ ቤትም መበርበሩን ጨምርው ገልጠዋል። ከደሴ ከተማ ከኢሳት ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉ የደሴ ነዋሪወች እንደገለጡት፤ የፌደራል ፖሊሶችና የመከላከያ ሰራዊት አባላት፤ ወደ መስጅድ ገብተው ብርበራ ከማድለጋቸውም በላይ፤ ብዙ በመስኪድ የተገኙ ሰወች ተደብድበው ወደ እስር ቤት ተጉዘዋል። ምንጯቻችን ከደሴ እንደዘገቡት፤ ካለፈው አርብ ጀምሮ፤ ከሶስት መቶ የሚልቁ የሙስሊሙ ማህበረሰብ አባላት እየተደበደቡ በየእስር ቤቱ ታጉረዋል። እማኞች መስኪድ ሄዶ ሰግዶ መመለስ የማይታሰብና አሸማቃቂ ተግባር መሆኑንም ዘግበዋል። በደሴ ከተማ የሚገኙ አምስት እስር ቤቶች ታፍሰው በታሰሩ የሙስሊሙ ማህበረሰብ አባላት ተሞልተዋል ያሉት የደሴ ከተማ ምንጮች፤ በየእስርቤቱ የታሰሩ ሰወችን አሳዩን በሚል፤ የከተማዋ ነዋሪወች የእስር ቤቶቹ አካባቢወች ቢጨናነቁም ሰሚ እንዳልተገኘ፤ ይልቁንም በፌደራል ፖሊሶች ወከባና ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጿል።
የደሴ ሙስሊሞችና መስጅዶች በፌደራል ፖሊሶች እየታመሱ ነው
Create a short title for the given news content.
በአበበ ፍቅር የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ለውጭ አገርም ሆነ ለአገር ውስጥ ጎብኝወች የተሟላና ምቹ አገልግሎት እየሰጠ አይደለም ተባለ። እነዚህንና ከዘርፉ ጋር ተያያዥ የሆኑ ችግሮችን ለመቅረፍ በተለይ ደግሞ ከሰሜኑ ጦርነትና ከኮቪድ ጋር ተያይዞ በከተማዋ በእጅጉ የቀነሰውንና የተቀዛቀዘውን የከተማዋን የጎብኝወች ቁጥር ከፍ ለማድረግ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ የተናገሩት የድስከቨር አድስ አበባ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ አዚዝ ይማም ናቸው። በሌላ በኩል ቅርሶች ተገቢውን እንክብካቤ ሳይደረግላቸው ሲቀር አልያም በእድሜ ብዛትና በተለያዩ ምክንያቶች ሲፈርሱና ይዘታቸውን ሲቀይሩ የሚመለከተው አካል ትኩረት ሰጥቶ በአግባቡና በወቅቱ ጥገና አለማድረግ እንድሁም፣ ለልማት በሚል ሰበብ ከመፍረሳቸው ባሻገር ካጠገባቸው በሚሰሩ ትልልቅ ህንፃወች ተከልለው ለአይን ሲሰወሩ እየተመለከትን ነው፣ ሲሉ አስተያየት ሰጭወቹ ተናግረዋል። በተለይ የውጭ አገር ጎብኝወች ሲመጡ ከሚቸገሩባቸው ሁኔታወች መካከል የተሟላ ሽንት ቤት አለማግኘት አንዱ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ቱሪስቶች ደሃንነት ተሰምቷቸው በአግባቡ ከተማዋን እንድመለከቱና የሚፈለገው ውጤት እንድመጣ የራሱ የሆነና በዘርፉ የሰለጠኑ የደሃንነት ፖሊስ ቢቋቋም የተሻለ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል። በየመንገድ ዳሩ የሚተከሉና የሚለጠፉ ማስታወቂያወች በተገቢ ቦታ በባለሙያ ተጠንተው ባለመተከላቸው የከተማዋን ገጽታ እያበላሹ ነው ሲሉም አክለዋል። የከተማዋና ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ድስከቨር አድስ አበባ የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያና የከተማዋን የቱሪዝም ብራንድ ለማስተዋወቅ መጋቢት ሃያ ስምንት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ባካሄደው መድረክ ተሳታፊወች የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል። አድስ አበባ እድሜ ጠገብ ከተማ እንደመሆኗ በውስጧ አምቃ የያዘቻቸው ባህል ወግና ልዩ ልዩ ቅርሶች ለውጭ አገርም ሆነ የአገር ውስጥ ጎብኝወችን በሚስብ መልኩ ተዘጋጅተውና ተሰባስበው ለእይታ እየበቁ አይደለም ተብሏል። የከተማዋን ጥንታዊነትና የቀድሞ ማንነቷን የሚያሳዩ የቤት አሰራሮች ባህላዊ አልባሳትና ምግቦች ሲደበዝዙ፣ ሲጠፉና ሲፈርሱ የሚመለከተው አካል ቸል ሊል አይገባም ብለዋል። ፕሮጀክቱ የቱሪዝሙን ፍሰት ለማሳለጥ ብሎም የሚታዩትን ችግሮች በመቅረፍ የአድስ አበባ ከተማ ቱሪዝምን ለማሳደግ የተጠነሰሰ ፕሮጀክት ነው ብለዋል። ድስከቨር አድስ አበባ በዋናነት ቱሪስቶች በአገራቸው ሆነው በእጅ ስልካቸው የአየር ትኬትን መቁረጥ እንድችሉ ወደ ከተማም ከመጡ በኋላ የሚያርፉበትን ሆቴልና በአጠቃላይ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ በድስከቨር አድስ አበባ የሞባይል መተግበሪያ ታግዘው ማግኘት እንድችሉ ተደርጎ እንደተዘጋጀ አቶ አዚዝ ተናግረዋል።
አድስ አበባ ከተማ ለጎብኝወች የተሟላ አገልግሎት እየሰጠች አለመሆኗ ተጠቆመ
Summarize the following news article into a concise headline.
ህዝቡ በጉጉት ይጠብቃቸዋል ተብሏል ብጹእ ወቅዱስ ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ዛሬ ጐንደር የሚገቡ ሲሆን ከ አመታት በኋላ የጐንደርን መሬት ይረግጣሉ ተብሏል። አቡነ መርቆሪወስ ከዛሬ ጀምሮ የጐንደርን ህዝብ ለመባረክና ለመጐብኘት እቅድ እንደያዙና ዘንድሮም በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በአል ላይ እንደሚታደሙ የገለጹት ድያቆን አደራጀው ህዝቡ ላለፉት አመታት የተለያቸውንና የናፈቃቸውን እኒህን ትልቅ አባት በአካል ለማየት በጉጉት እየጠበቀ እንደሆነም ተናግረዋል። ለፓትሪያሪኩ ከጐንደር አፄ ቴወድሮስ አየር ማረፊያ ፋሲል ግንብ አጠገብ እስከሚገኘው አደባባይ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ድረስ በበርካታ ህዝብና ተሽከርካሪወች ታጅበው እንደሚጓዙ የተገለጸ ሲሆን ዘጠኝ ሊቀጳጳሳትም ከአድስ አበባ አጅበዋቸው እንደሚመጡ ተሽከርካሪወች ኮሚቴው አስታውቋል። ፓትሪያሪኩ በመንግስት ጫና ከአገር ሲሰደዱና አቡነ ጳውሎስ ፓትሪያሪክ ሆነው ወደ አገር ውስጥ ሲመጡ የጐንደር ህዝብና አድባራቱ ከቤተክርስቲያኗ ስነ ስርአትና ህግ አንፃር ፓትሪያሪክ ሳይሞት ሌላ ፓትሪያሪክ መሾም አይቻልም በሚል ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያሰማ መቆየቱን ያስታውሱት ድያቆን አደራጀው አሁን በድጋሚ የጐንደር ህዝብን ለመባረክ በመምጣታቸው የህዝቡ ደስታ ወደር የለውም ብለዋል። ብጹእ ወቅዱስ ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ፓትሪያሪክ ከመሆናቸው በፊት የጐንደር ሊቀጳጳስ በነበሩበት ጊዜ በመንፈሳዊ አገልግሎታቸውና በሰሯቸው በርካታ የልማት ስራወች በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት እንደነበራቸውም ታውቋል። አቡነ መርቆሪዮስ በአደባባይ ኢየሱስ እረፍት ካደረጉ በኋላ በመስቀል አደባባይ በተዘጋጀላቸው የአቀባበል መርሃ ግብር ላይ እንደሚታደሙ ታውቋል። በአቀባበሉ ላይ የጐንደር ሁሉም አድባራት የአድባራቱ አስተዳዳሪወች ካህናት የሰንበት ትቤት መዘምራን የማህበረ ቅዱሳን አባላት ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊወችና ሌሎችም የማህበረሰብ አባላት በድምቀት ይቀበሏቸዋል ተብሏል። የአቀባበሉ ኮሚቴ አባል ድያቆን አደራጀው አዳነ ለአድስ አድማስ እንደገለጸው የጐንደር ህዝብ በጉጉት ነው የሚጠብቃቸው። ከፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ጋር ከአድስ አበባ አብረዋቸው ከሚሄዱት ዘጠኝ ሊቀ ጳጳሳት በተጨማሪ የባህርዳሩ አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ አብረሃምና የደቡብ ጐንደሩ ሊቀጳጳስ አቡነ ሚካኤልም እንደሚያጅቧቸው ታውቋል።
ብጹእ ወቅዱስ ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ዛሬ ጐንደር ይገባሉ
Write a brief headline summarizing the article below.
ታምሩ ጽጌካሊፎርኒያ ኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጅ ተብሎ ከሚጠራ ሃሰተኛ የፈጠራ ተቋም ሃሰተኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ድግሪ እንድሰጥ አድርገዋል ተብለው ክስ የተመሰረተባቸው የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው የክስ መቃወሚያቸውን ለፍርድ ቤት አቀረቡ። ነገር ግን አቃቤ ህግ የደንበኛቸውን ስልጣን ምንጭ አለመግለጹን በመጠቆም በግልጽና በተጨባጭ በክሱ መግቢያ ላይ የተገለጸውን ሃላፊነት ያላግባብ ተገልግለዋል ወይም አልተገለገሉም የሚለውን በግልጽ ለመረዳት እንድቻል የጀኔራሉን ስልጣን በግልጽ ዘርዝሮ ሊያቀርብ እንደሚገባ ጠበቃው በመቃወሚያቸው ጠይቀዋል። ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ቀድመው በመገናኘት በመመሳጠር በሚስጥራዊ መንገድ በመከፋፈል በእጅ አዙር የጥቅም ተካፋይ ስለመሆናቸው አቃቤ ህግ በክሱ ቢገልጽም መቸ የት ቦታ የት እንደተወሰነ በሚስጥር ማለት ምን ማለት እንደሆነ የተካፈሉት ምን እንደሆነ ወይም ስንት እንደሆነ በግልጽ አለማስቀመጡንም ጠበቃው አመልክተዋል። አቃቤ ህግ በአንድ በኩል የትምህርት ተቋሙ ህገወጥ መሆኑን እየገለጸ በሌላ በኩል በኮርፖሬሽኑ የትምህርትና ስልጠና አፈፃጸም መመርያ መሰረት ትምህርቱን የተማሩ ተማሪወች የውል ግደታ አልፈረሙም ማለቱን እንድሁም የኮርፖሬሽኑ የሰው ሃብትና ስልጠና ማንዋል ቁጥር ከሚፈቅደው ውጭ የኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ያልሆኑ ሌሎች በተቋሙ መማራቸውን መግለጹን የጀኔራሉ ጠበቃ ጠቅሰዋል። ይህ የሚረዳው ደግሞ ለተከሳሹ ብቻ ሳይሆን ከሳሽ አቃቤ ህግ በክርክር ሂደት ላቀረበው የወንጀል ክስ በህግ የተጣለበትን የማስረዳት ሸክም የመወጣት አለመወጣቱን መስፈርት ፍርድ ቤቶች የሚለዩበት መሆኑንም አስረድተዋል። ድንጋጌው አስገዳጅም ስለመሆኑም በህገ መንግስቱ አንቀጽ ተደንገጎ እንደሚገኝ ምንም እንኳን በህገ መንግስቱ ተደንግጎ የሚገኘው በዋናነት በቂ ቢሆንም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ትርጉም በመስጠት እንዳጠናከረውም የጀኔራሉ ጠበቃ በመቃወሚያቸው አስታውሰዋል። ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ያላግባብ ተገልግለዋል የተባለው ስልጣን የትኛው እንደሆነ ተለይቶና ተገልጾ እንዳልቀረበ የጠቆሙት ጠበቃው በመጀመርያ በስልጣን ያላግባብ መገልገል ወንጀል የሚኖረውና የተከሳሹ ሃላፊነት በቀጥታ የሚያያይዘው ከተጠያቂነት ጋር ሲሆን የተጠያቂነት ወሰን ክስ በማንና በምን አግባብ ወይም መነሻ የሚለውን ድንበር ለማበጀት ነው። አቃቤ ህግ መርምሮ ከመዘናቸው ማስረጃወች ተነስቶ ማቅረብ ሲገባው በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርአት ህግ ቁጥር ለ ድንጋጌ መሰረት የወንጀሉን መሰረታዊ ነገርና ሁኔታወች በመግለጽ ፈንታ የማይታወቅ ሃሰተኛና የፈጠራ ተቋም ብቃቱም ሆነ አቅሙ የሌለው በሚስጥር በቱሪስት ቪዛ በህገወጥ መንገድ በማስገባት የሚሉትን ሃረጎች መጠቀሙ የየትኛው ክስ ማቋቋሚያ እንደሆነ እንደማይገልጽ በክስ መቃወሚያቸው አስረድተዋል። መስፈርቱ የስልጣኑ ምንጭ የሆነው ህግ የስራ ቅጥር ውል የስራ መዘርዝር የስነ ምግባር ደንብ ወይም ከኮርፖሬሽኑ የበላይ አመራር ቦርድ የተሰጠ ስልጣን ሲሆን ብቻ ነው ሲሉ ጠበቃው በመቃወሚያቸው ገልጸዋል። ሜጀር ጀኔራል ክንፈን ጨምሮ ሰባት የሜቴክ ሃላፊወችና አንድ ግለሰብ በሃሰተኛ ተቋም የተማሩ በማስመሰል ሃሰተኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ድግሪ በመስጠት በአጠቃላይ ከ ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የሚል ክስ እንደተመሰረተባቸው መዘገባችን ይታወሳል።
የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሃሰተኛ ማስተርስና ዶክትሬት ድግሪ እንድሰጥ አድርገዋል መባላቸውን ተቃወሙ
Create a short title for the given news content.
ከተቃዋሚ ፖለቲካ አመራሮች ጋር በአንድ መዝገብ የሽብር ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩት መካከል ሶስት ግለሰቦች ጥፋተኛ ሲባሉ ሁለቱ በነፃ ተሰናብተዋል። ጥፋተኛ የተባሉት ሶስቱ ግለሰቦች በጸረ ሽብር አዋጁ አንቀጽ ሰባት አንድ የተደነገገውን በማንኛውም መልኩ በሽብር ተግባር መሳተፍ ጥሰዋል ተብለው ነው ጥፋተኛ የተባሉት። ቀደም ሲል እንድከላከሉ ከተበየነባቸው መካከል ዮናታን ወልደና ባህሩ ደጉ የቀረበባቸውን ክስ በበቂ ተከላክለዋል በሚል ፍርድ ቤቱ በነፃ አሰናብቷቸዋል። ከሰማያዊ፣ አንድነትና አረና አመራሮች አቶ ሃብታሙ አያሌው፣ አቶ የሸዋስ አሰፋ፣ አቶ ዳንኤል ሽበሽና አቶ አብርሃ ደስታ ጋር በአንድ መዝገብ የሽብር ክስ ቀርቦባቸው የነበሩትና ይከላከሉ የሚል ብይን ተሰጥቶባቸው የነበሩት አቶ ዘላለም ወልደ አገኘሁ፣ አቶ ሰለሞን ግርማና አቶ ተስፋየ ተፈሪ የቀረበባቸውን ክስ መከላከል ባለመቻላቸው ትናንት ጥፋተኛ ተብለዋል። አቃቤ ህግ ከአንድ አመት ከዘጠኝ ወር በፊት የሽብር ክስ የቀረበባቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችን ጨምሮ ከአስር ግለሰቦች መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮቹ የቀረበባቸውን ክስ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንድሰናበቱ መወሰኑ የሚታወስ ሲሆን በአሁን ወቅት ይግባኝ ተጠይቆባቸው ጉዳያቸውን እየተከታተሉ ይገኛሉ።
ከተቃዋሚ አመራሮች ጋር በሽብር ከተከሰሱት ሶስቱ ጥፋተኛ ተባሉ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህገ ወጥ የወርቅ አምራቾችና አዘዋዋሪወች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። ርእሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከሚታወቅባቸው የማእድን ሃብቶች ቀዳሚው ወርቅ መሆኑን ጠቁመው፥ መንግስት በዘርፉ የሚሳተፉ ህገ ወጥ አምራችና አዘዋዋሪወችን ስርአት ለማስያዝ ግብረ ሃይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ወደ ብሄራዊ ባንክ የሚገባውን የወርቅ መጠን ለማሳደግ ባለፉት ጊዜያት በተሰሩ የህግ ማስከበር ስራወች አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል። በጀት አመቱ የመጀመሪያ ሩብ አመት ብቻ ከባህላዊ ወርቅ አምራቾችና ከአነስተኛ ማሃበራት ከአንድ መቶ ኪሎ ግራም በላይ አንድ ነጥብ አራት ኩንታል የወርቅ ምርት ወደ ብሄራዊ ባንክ መግባቱንም አስታውሰዋል። አቶ አሻድሊ ሃሰን በክልሉ የተለያዩ አካባቢወች የሚገኙ የወርቅ አምራች ማሃበራትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። መንግስት በህገ ወጥ የወርቅ አምራቾችና አዘዋዋሪወች ላይ የጀመረውን እርምጃ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ርእሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህገ ወጥ የወርቅ አምራቾችና አዘዋዋሪወች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል አቶ አሻድሊ ሃሰን
Generate a news headline for the following article.
ከውይይቱ ምን ይጠበቃልበሃገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋወቹ ተቃዋሚ ፓርቲወች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንድዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም። ይህ ድርድር የዚህ አይነት ውጤት ይዞ መምጣት አለበት። ይህ የምርጫ ስነ ምግባር ድርድር ላልተደራደሩ ፓርቲወች ማነቆ ሆኖ ነበር። የአድርባይነት ስሜት የህዝብን አመኔታ የሸረሸረ በመሆኑ የገዥው ፓርቲ መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ነው የምሰጋው። የተቃዋሚወችን የመደራደር አቅም እጠራጠራለሁ አጥናፈ ብርሃኔ ጦማሪየፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋትና ትንሽ መላወሻ ቦታ የሚያመጣ ከሆነ ድርድሩን እንደ መልካም ውጤት አድርጌ ነው የምወስደው። ያለውን ስርአት ለማስተካከል ንግግሩ መጀመሩ በራሱ ጥሩ ነው ብየ ነው የማስበው። ተቃዋሚ ፓርቲወችም እንደ ፊጋ በሬ ኢህአደግን ሳያስደነግጡት በአግባቡ በሃላፊነት ስሜት ሊደራደሩ ይገባል ብየ አምናለሁ። የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ከልብ መነጋገር መደራደር በየትኛውም ሁኔታ የሚደገፍ ነው። ድርድሩ በቅንነትና በቁርጠኝነት መካሄድ አለበት በላይ ማናየ ጦማሪና ጋዜጠኛድርድሩ ከልብ የሚካሄድ ከሆነ መልካም ነው። በዚህ ድርድር ላይ በተቃዋሚወች ቢነሳ ብየ የማስበው።
ስር ነቀል ለውጦች ብዙ ዋጋ አስከፍለውናል ሃገር በድርድር ነው የሚገነባው
Create a short title for the given news content.
በተለያዩ አካባቢወች የተነሱት ህዝባዊ ተቃውሞወች፣ የተፈጸሙ ግድያወችና በአሳለፍነው ወር የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፤ ጎብኝወችን አርቋል። ኢትዮጵያ ለታሪካዊ ስፍራወቿ ብቻ ሳይሆን ለመልከአ ምድሯና በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ የሰፈነባት ሃገር ሆና በመቆየቷ፤ ጎብኝወች በስፊው ይጎርፉባት ነበር። ከሶስት ሳምንታት በፊት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከወጣ ወድህ፤ የጎብኞውች ቁጥር ተመናምኗል። የቱሪዝም ኢንዱስትሪው የሚቀጥራቸው፣ የሚያስተዳድራቸው የንግድ ተቋማትና ግለሰቦችም ገቢያቸው ማሽቆልቆሉን ይናገራሉ። በሰሜን ኢትዮጵያ የሚገኙት የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያኖች በሽህወች የሚቆጠሩ ጎብኝወችን በየአመቱ ይስባሉ። ማርተ ፋን ደር ቮልፍ ከአድስ አበባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ዝርዝር ሄኖክ ሰማእግዜር ይዞ ቀርቧል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።
የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አለምአቀፍ ጎብኝወችን አርቋል ተባለ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ግንቦት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አባያ ሃይቅ በእምቦጭ አረም መጠቃቱን የደቡብ ክልል የአከባቢና ደን ባለስልጣን የብዘሃ ህይወት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት አስታወቀ። የዳይሬክቶሬቱ ሃላፊ አቶ መላኩ ባፋ ፥ እምቦጭ አረም የአባያ ሃይቅን በስፋት እያጠቃ መሆኑን ገልጸው፥ አረሙን ለማጥፋት የሚያስችሉ ስራወችና ሙከራወች በሰው ጉልበትና በመሳሰሉት ለመግታት ጥረት ቢደረግም ሊሳካ አልቻለም ብለዋል። በዚህም በሃይቁ ላይ ያለውን ብዘሃ ህይወት በማይጎዳ መልኩ አረሙን የማጥፋት ዘመቻ ለማካሄድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ጥበቃ ሃዋሳ ቅርጫፍ ስራ አስኪያጅ አቶ አለምነህ ሙጨ በበኩላቸው፥አረሙ በፍጥነት ካልተወገደ ብዘሃ ህይወቱን ብቻ ሳይሆን ከሃይቁ በሚገኝ ገቢ የሚተዳደሩትን በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ጭምር ገቢ በማሳጣት ሊጎዳ እንደሚችል ገልጸዋል። እንደ ደሬቴድ ዘገባ የእንቦጩ መስፋፋት ከኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢወች ተባብሮ ለመስራት እንድያስችል ከስምጥ ሸላቆ ተፋሰስ ባለስልጣን ጋር በጥምረት ለመስራት ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተመልክቷል። እንደ ሃላፊው ገለፃ፥በአሁኑ ወቅት ከሃይቁ አምስት ሽህ ሄክታር የውሃው አካል በእምቦጭ አረም መጠቃቱ ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል። ሃይቁ በውስጡ ከሃምሳ አራት በላይ ብዘሃ ህይወትን የያዘው የአባያ ሃይቅ በአመት ከአራት ሽህ ቶን በላይ አሳ የማምረት አቅም ያለውና አዞን ጨምሮ በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ ያሉ የዱር እንስሳትም የህልውናቸው መሰረት መሆኑ ይነገራል።
አምስት ሽህ ሄክታር ስፋት ያለው የአባያ ሃይቅ ክፍል በእምቦጭ ተወሯል
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ የካቲት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የጥላቻ ንግግሮችን የሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊወቻቸው ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ተፎካካሪ ፓርቲወች ገለጹ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዋሲሁን ተስፋየ ፓርቲያቸው ለምርጫው በሁሉም ረገድ እያደረገ ያለው ዝግጅት በስነ ምግባር የተመራ መሆኑን ገልጸዋል። ፓርቲወች በህዝብ ዘንድ ተቀባይነትን አግኝተው የያዙትን አላማ እንድያሳኩ በተለይ በምርጫ ቅስቀሳ ጊዜ የህብረተሰቡን ልዩነት የሚያጎሉና አንድነትን የሚሸረሽሩ ንግግሮችን ከማስተላለፍ መቆጠብ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። ፓርቲያቸው በምርጫ ቅስቀሳ ጊዜ እንድህ አይነት ስህተት እንዳይፈጠር አስቀድሞ መዘጋጀቱንም አመልክተዋል። አስተያየታቸውን የሰጡ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች የምርጫ ቅስቀሳው በተቻለ መጠን በመርህ ላይ የተመሰረተና ከስሜታዊነት የጸዳ ሊሆን እንደሚገባ ይስማማሉ። የቁጫ ህዝብ ደሞክራሲያዊ ፓርቲ የድርጅት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ባንድራ በላቸው እና የሲዳማ አንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ግርማ ጫሞ ፓርቲወቻቸው የምረጡኝ ቅስቀሳ ሲያካሄዱ የሌሎች ፓርቲወችንም ሆነ የህብረተሰቡን ክብር በማይነካ መልኩ መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ደሞክራቲክ ህብረት ኢደህ ሊቀመንበር አቶ ገብሩ በርሄ እያንዳንዱ ፓርቲ ሲመሰረት ለማሳካት ያቀደውን አላማ ከግብ ማድረስ የሚችለው ህዝቡ ስለ ፓርቲው በአግባቡ ተረድቶ ድምጹን ሲሰጠው መሆኑንም ተናግረዋል። ለስድስትኛው አገራዊ ምርጫ የኢትዮጰያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ገዥው ፓርቲና ተፎካካሪ ፓርቲወች የየራሳቸውን ዝግጅቶች እያደረጉ ይገኛሉ። እርምጃው ከፓርቲው አባልነት ወይም ደጋፊነት መሰረዝን እንደሚጨምር ተናግረዋል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በቅስቀሳ ዘመቻው የጥላቻ ንግግሮችን በሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊወች ላይ እርምጃ እንወስዳለን ተፎካካሪ ፓርቲወች
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ገና በአል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሶስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ መቅደሶች ይገኛሉ። በምድብ ሁለት የሚገኙት እና በሰማያዊት እየሩሳሌም የሚመሰሉት ደግሞ፥ ቤተ ገብርኤል፣ ቤተ አማኑኤል፣ ቤተ መርቆርዮስ፣ ቤተ አባ ሊባኖስ መሆናቸውን እና አራቱም በአንድ አቅጣጫ እንደሚገኙም ይታወቃል። በህንፃ ግንባታ ቅደም ተከተላቸው መሰረትም በምድብ አንድ በምድራዊት ኢየሩሳሌም የሚመሰሉት፥ ቤተ ማርያም፣ ቤተ መድሃኒአለም፣ ቤተ ጎልጎታ ቤተ ሚካኤል ፣ ቤተ መስቀል እና ቤተ ደናግል ናቸው። ሌላው ደግሞ ቤተ መቅደሶቹን ያነጸው ቅዱስ ላሊበላ እና ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለዱበት እለት ተመሳሳይ ታሃሳስ ሃያ ዘጠኝ መሆኑ ነው። ታሃሳስ ሃያ ዘጠኝ የሚውለው ልደት በአራት አመት አንድ ጊዜ በዘመነ ዮሃንስ በታሃሳስ ሃያ ስምንት ይውላል ከዚህ ቀን ቀደም ብሎ በተለያዩ ቤተ ክርስቲያኖች ሃይማኖታዊ ስርአቶች ይቀርባሉ። እንድሁም በምድብ ሶስት ለብቻው የሚገኘው እና በኖሃ መርከብ ምሳሌ ተደርጎ የታነጸው የቅዱስ ላሊበላ የመጨረሻ ስራ የሆነው ቤተ ጊዮርጊስ ነው። ኢትዮጵያውያን ቅዱስ ላሊበላ ያነፃቸውን ድንቅ ቤተ መቅደሶች ጨምሮ ከላሊበላ ከተማና ላስታ ወረዳ የሚገኙትን ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ነአኩቶለአብ እንድሁም አሸተን አሽተን ማርያምን በመጎብኘት የኢትዮጵያን ታሪክና ጥበብ ተረድተው ለሌሎች የማሳወቅ ሃገራዊ ሃላፊነት አለባቸው። የገና በአል በላሊበላ በልዩ ሁኔታ የሚከበረው አንድም፥ ከአንድ አለት የተፈለፈሉት ቤተ መቅደሶች የኢየሩሳሌም ምሳሌ ዳግማዊት ኢየሩሳሌም ተብለው በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ስለሚታመን ነው። አቀማመጣቸው መስቀለኛ መሆኑን እና ልክ ክርስቶስ ሲሰቀል የተቸነከሩት ችንካር ሳዶር፣ አላዶር፣ ዳናስ፣ አደራ ሮዳስ እንደሚባሉ በእነዚህ አቀማመጥ ልክ ይገኛሉ። መልካም በአል በዮሃንስ ደርበው።
ገና በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በሃያ ሶስት አመታት የታነጹት ቤተ መቅደሶች
Create a short title for the given news content.
አንድ መቶ ሃያ ከኢየሩሳሌም አርአያ ባለፈው ወር ከአየር ሃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ጀኔራል ሞላ ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንደተመለሱ ምንጮች ገለጹ። ስብሰባው ካለመግባባት በተጠናቀቀ ማግስት ጀኔራል ሳሞራ ለአየር ሃይል ከፍተኛ መኮንኖች፦ ከእንግድህ በኋላ አየር ሃይሉን የሚመራው ጀኔራል መሃመድ ነው፤ በማለት በቃል መግለፃቸውን ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጀኔራል ሞላ እንደተነሱ የተነገራቸው በስልክ መሆኑን ጠቁመዋል። በጀኔራል ሞላ እና በጀኔራል ሳሞራ መካከል ስር የሰደደ ቅራኔና ልዩነት የፈጠረው ጉዳይ በስብሰባ ላይ የተገለጸው እንዳልሆነና ከዚህ ውዝግብ ጀርባ ፦ ጐራ ለይተው የተፋጠጡትን ሁለት የፖለቲካ ሃይሎች በመደገፍ ጀኔራሎቹ በየፊናቸው አቋም በመያዛቸው እንደሆነ ምንጮቹ ያሰምሩበታል። ጀኔራል መሃመድ የአግዚ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ እንደሆኑ ሲታወቅ፤ በተጨማሪ የህወሃት ታጋይ እንደነበሩ ተጠቁሞዋል። አሁን ደግሞ ጀኔራሎች በመቀሌው ስብሰባ መገኘታቸው ህገ መንግስቱን የጣሰ ከመሆኑ ባሻገር ፖለቲካዊ ቀውሱ እየሰፋ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋል። ጀኔራል ሞላን እንድተኩ ተደርገው ለሶስት ሳምንት አየር ሃይሉን በዋና አዛዥነት ሲመሩ የሰነበቱት ጀኔራል መሃመድ እንደነበሩ ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጀኔራል ሞላ ወደ አዛዥነት በመመለሳቸው ጀኔራል መሃመድ ይዘውት ከሰነበቱት ሃላፊነት እንድነሱ መደረጉን ገልጸዋል። ሳሞራ በመሩት ስብሰባ ላይ ጀኔራል ሞላ ካቀረቧቸው ተቃውሞወች መካከል ከጥቂት ወራት በፊት ለከፍተኛ መኮንኖች የተሰጠው የጀነራልነት ማእረግ እድገት በተመለከተ ያቀረቡት ሲጠቀስ፤ ለአንዳንድ መኮንኖች የተሰጠው የጀኔራልነት ማእረግ ጨርሶ ተገቢ ያልሆነ በማለት እንደተቃወሙ ምንጮች ገልጸዋል። ቢሮ ገብተው ክመፈረም ውጭ መደበኛ ስራቸውን እያከናወኑ እንዳልሆነ ምንጮች አረጋግጠዋል። በቅርቡ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ያመለከቱት ምንጮቹ፤ መባረራቸውን በሚደግፉና በሚቃወሙ የጦር አዛዦችና የፖለቲካ ቡድን ጐራወች መካከል ውዝግቡ ተካሮ እንደቀጠለ አያይዘው ገልጸዋል። የታገዱት ከፍተኛ መኮንኖች ማንነት እና ዝርዝር ሂደት በተመለከተ ከውሳኔው በኋላ እንመለስበታለን።
ጀኔራል መሃመድ ሲነሱ፤ ጀኔራል ሞላ ተመለሱ
Generate a news headline for the following article.
ክልሎች እያደረጇቸው ያሉ የክልል ልዩ ሃይሎች ህገ መንግስቱ ከሚፈቅደው የፖሊስ አደረጃጀት ውጭ በመሆናቸው፣ ፓርላማው የአገርን ሰላም ለማስጠበቅ ሲባል የራሱ የሆነ አሰራር ሊያበጅለት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አሳሰቡ። ሰብሳቢዋ አክለውም እንደ ተቋም በተዋረድ በሚሊዮኖች ለሚሆኑ ዜጎች ስልጠናወች ተሰጡ መባላቸውን፣ ነገር ግን ለፖሊስ ሃይሉም ሆነ ለሃብረተሰቡ የሚሰጠው ስልጠና የሚሞቱ ዜጎችን ካልታደገ፣ የሚወድሙ ሃብትና ንብረቶችን ከላስቆመ የሚኒስቴሩ ስራ ከንቱ ነው ብለዋል። የፓርላማ አባላት የሰላም ሚኒስቴር የአገርን ሰላም ለማስጠበቅ እቅድ ከማዘጋጀት ባለፈ፣ መሬት ላይ የሚታይና ተጨባጭ የሆነ ስራ በማከናወን እየታየ ላለው የሰላም እጦት ችግር ፈች መሆን እንደሚገባው አሳስበዋል። በተለይም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውስጡ የያዛቸው የደሃንነት ተቋማት እንደ አገር ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶችን ቅድመ ማስጠንቀቂያ መስጠት የሚችሉበትን አቅም በመገንባት፣ የሚጠበቅባቸውን አቋም መያዝ አለባቸው ተብሏል። የፖሊስ ህጉ ክልሎች የራሳቸው ፖሊሶች ይኖራቸዋል ሲል መደበኛ ስልጠና ያገኘ ፖሊስ እንጅ፣ ከፊል የመከላከያ ሃይል ባህሪ ይኖራቸዋል ማለት አይደለም ያሉት ሚኒስትሯ፣ የመደበኛ ፖሊስ ስልጠናው፣ ትጥቁና ስምሪቱ በግልጽ ምን እንደሆነ ይታወቃል ብለዋል። በሚኒሰቴር መስሪያ ቤቱ ስር ባሉ የደሃንነት ተቋማት ጠንካራ ሪፎረም እየተደረገ እንደሆነ የገለጹት ሚኒስትሯ፣ ስርአት አገልጋይ የነበሩ የጸጥታና የደሃንነት ተቋማት ወደ ህዝብ አገልጋይነት እንድሸጋገሩ እየተሰራ መሆኑን አክለዋል። ምንም እንኳ የተቀመጠው የአሰራር ስርአት መደበኛም ሆነ መደበኛ ያልሆነ ፖሊስ ስልጠናውና ትጥቁ ምን መምሰል እንዳለበት የሚገልጽ ቢሆንም፣ ይህ ጉዳይ ግን ፖለቲካዊ በመሆኑ በየደረጃው ያሉ የፖለቲካ አመራሮች ቢያስቡበት ይበጃል ብለዋል። የሰላም ሚኒስትሯ በበኩላቸው ዘንድሮ ስላሳ ሚሊዮን ለሚደርሱ ዜጎች ብሄራዊ የስልጡን የምክክር ውይይት ለማዘጋጀት፣ የስልጠና ሰነድ ተዘጋጅቷል ሲሉ አስረድተዋል። በዚህም አብዛኞቹ ክልላዊ መንግስታት በክልላቸው ከሰፈሩት የፌደራል ፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት በተጨማሪ፣ የሚፈቅድ ህግ በሌለበት የራሳቸው የሆኑና በሽወች የሚቆጠሩ የልዩ ሃይል ወይም የልዩ ፖሊስ ባለቤት መሆናቸው አነጋጋሪ ነው። በተያያዘ ዜና በሰላም ሚኒስቴር በኩል እየተሰራ ያለው ብሄራዊ የዜጎች መታወቂያ የፕሮጀክት ስራ ተጠናቆ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሯ፣ በተያዘው አመት ስላሳ ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች መታወቂያ ለመስጠት እየተሰራ እንደሆነ አስታውቀዋል።
የክልል ልዩ ሃይል ኢህገ መንግስታዊ በመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል ወይዘሮ ሙፈርያት ካሚል የሰላም ሚኒስትር
Generate a news headline for the following article.
ቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ ውስጥ በውጭ ዜጎች በሚዘወተር ስፕለንድድ በሚባል ሆቴል ላይ ታጣቂወች ተኩስ ከፈቱ። በሆቴሉ አጠገብ በሚገኝ ሎ ካፑችኖ በሚባል ሻይ ቤት ውስጥም ተመሳሳይ ጥቃት መፈጸሙ ተዘግቧል። ከዚያም ክዋሜ ን ኩርማህ ጎዳና ወደሚገኘው ስፕሌንድድ ሆቴል ሄዱና ተኩስ ከፈቱ። ሶስት ታጣቂወች በሆቴሉ ላይ ከተፍተውታል በተባለው ተኩስ ሆቴሉ መቃጠሉም ተገልጿል። ዋጋዱጉ ውስጥ ከሚገኙት ትላልቅ ሆቴሎች አንዱ በሆነውና ብዙ ጊዜ ምእራባዊያንና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች በሚያዘወትሩት ስፕሌንድድ ሆቴል ላይ አደጋው ከተጣለ በኋላ ወትሮ ደማቅ የነበረው የከተማይቱ እምብርት መንገዶች ሙሉ በሙሉ ባዶ መሆናቸውንና መኪና ስትቃጠል ማየቱን እዚያው የሚገኝ አንድ የፈረንሳይ የዜና ወኪል ሪፖርተር ተናግሯል። ምግብ ቤቱ ውስጥ ያሉት ተጠቃሚወች ህንፃውን ለቅቀው እንድወጡና መሬት ላይ እንድተኙ አዘዟቸው። እንደእውነቱ ከባድ መሳሪያ መሆን አለበት። አንድ በስፍራው የነበረ የአይን እማኝ ለቪኦኤ ሪፖርተር ሲናገር ተኩስ ሰማሁ፤ ፈጥኘ ወደ በረንዳ ስሄድ ጠብመንጃ የያዘ ብዙ ሰው ሲሯሯጥ አየሁ። ጥቃቱን ያደረሱት የአካባቢውን የባህል ልብስ የለበሱ ሶስት ታጣቂወች መሆናቸውን ሪፖርተሩ ከመግለጹ በስተቀር ጥቃቱ የማን አድራጎት እንደሆነ ገና አልታወቀም። ለተጨማሪ የተያያዘውን የቪድዮ ፋይል ይመልከቱ።
ዋጋዱጉ ቡርኪና ፋሶ ውስጥ አደጋ ተጣለ
Write a brief headline summarizing the article below.
ሶስት መቶ ስልሳ ሶስት ከዚህ ቀጥሎ ያለው አቶ ግርማ ካሳ አድስ አበባን ያቀፈ ሸዋ የሚባል ክልል ቢኖር ጥሩ ነው በሚል እርስ ለፃፉት የተሰጠ አስተአይየት ነው። ስለሆነም በኢጣሊያ ወቅት የነበረን የሃገር በክልል መከፋፈል ካርታ በመጠቀም ወይም ለሃገር ከሚኖረውና ለህዝብ ከሚሰጠው ጥቅም በመነሳት ሸዋ የሚል ክልል መመስረት ግድ የሚል ነው። አድስ አበባን የራሱና የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አድርጎ በራሱ መተዳደር የሚችል ሸዋ የሚባል ክልል መመሰረት ግድ የሚል ሲሆን ለዘለቂታ እድገትም ሆነ ሰላምና አንድነት ወሳኝ ነው። ከስድስት መቶ አመታት በላይ እድሜ ያላትን ደብረ ብርህንን፣ ናዝሬትን፣ ደብረ ዘይትንና የመሳሰሉትን በማቀፍ በዚህ ካርታ ላይ የተገለጠ ካርታንም እንደ አማራጭ በመውሰድ የግድ ሸዋ የሚል እና አድስ አበባንና አካባቢውን ጨምሮ በሁሉም ኢትዮጵያዊያን በጋራና በእኩልነት የሚተዳደር ሸዋ የሚባል ክልል መኖር አለበት። በትክክለኛ አሰራር የተሰራ ቢሆን ኖሮ ግን ድላን፣ ሸሸመኔንና ሌሎችንም ጨምሮ በደቡብ ህዝቦች የሚገባው መሬት ለኦሮሚ ባልተሰጠ ነበር። ለሁሉም መፍትሄ ሊሆን የሚችልና ትክክልኛው አሰራር ግን ሸዋ የሚል ክልል በመመስረት የአድስ አበባንም ሆነ የሃገርን ችግር በዚህ መልክ በዘለቄታ መፋታት መቻል ነው። ኦሮሚያ የሚባል ግዛት ከሁሉም ክልሎች ሰፊ መሬት በመውሰድ በህገወጥ አሰራር የተመሰረተ ሲሆን ከሁሉም ክልሎች ጋር የመሬት ጥያቄ ያለበት ነው። አድስ አበባ ላለፉት አንድ መቶ ስላሳ አመታት የሸዋ፣ ኢትዮጵያና ላለፉት ሃምሳ ስድስት አመታት ደግሞ የአፍካም ዋና ከተማ ሆና የምታገለግል ስትሆን የሸዋና የአድስ አበባ ጉዳይ በኢጣሊያ ወረራና ሃገርን በክልል መከፋፈልም ወቅት ባለበት ሆኖ ጠንቶ በሸዋነት የቀጠለ ነው። አድስ አበባ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን ዋና ከተማ ስለሆነች በአስፈለጋት ጌዜ ያለምንም ገደብ እንደፈለጋት በሁሉም አቅጣጫ መስፋት አለባት፤ ሙሉ መብት ስላላት ትችላለችም። ሶስት መቶ ስልሳ ሶስት።
አወን አድስ አበባን ያቀፈ ሸዋ የሚባል ክልል ቢኖር ጥሩ ነው ንግስት
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከሩሲያ ምግብ እና ማዳበሪያ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም አካል ማእቀብ ሳይፈራ ግዥ መፈጸም እንደሚችል የአውሮፓ ሃብረት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ሃላፊ ጆሴፍ ቦሬል አስታወቁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል በዘለቀው ወታደራዊ ግጭት ምክንያት ጥቁር ባህር ወደቦች ላይ የተያዘውን የዩክሬን ወጭ የእህል ንግድ ማስለቀቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። ከአውሮፓ ሃብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባም የአውሮፓ ሃገራት ተጨባጭ ውጤት እየጠበቁ ይገኛል ተብሏል። ሩሲያ ደግሞ እህሉ በነፃ ንግድ በጥቁር ባህር ወደቦች በኩል ለአለም እንድደርስ እፈልጋለሁ፤ ነገር ግን ዩክሬን በባህሩ ላይ ካላት ልዩ ፍላጎት የተነሳ ወታደራዊ ሃይሏ ወደቦቹን በመቆጣጠሩ እንቅፋት ሆኖ ቆይቷል ማለቷን አር ቲ ኒውስ ዘግቧል። ቦሬል ይህን ያሉት የአውሮፓ ሃብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ነው። ምእራባውያን የዩክሬንን የእህል ወጭ ንግድ ሩሲያ አግዳለች በሚል በተደጋጋሚ ውንጀላ አቅርበዋል። እንደ አለም ንግድ ድርጅት መረጃ ከሃያ ሁለት እስከ ሃያ አምስት ሚሊየን ቶን እህል በዩክሬን ወደቦች ተይዟል። ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የአውሮፓ ሃብረት በሩሲያ የምግብ እና የማዳበሪያ አቅርቦቶች ግዥ ላይ ማእቀብ አለመጣሉን አስታወቀ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት ግንቦት ሁለት ፥ ሁለት ሽህ ስምንት በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን ኪንዶ ኮሻ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት በትንሹ አርባ አንድ ሰወች ሞቱ። ይህ በእንድህ እንዳለም፣ በባሌ ዞን የጣለን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ በትንሹ ዘጠኝ ሰወች መሞታቸውን የዞኑ ፖሊስ ማክሰኞ አስታውቋል። በተመሳሳይ የጎርፍ አደጋም፣ በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ጎርጎቱ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሁለት ታዳጊ ህፃናት ህይወት ማለፉን የዞኑ ሃላፊወች ለመገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። በዞኑ በሚገኙ አምስት ቀበሌወች የጣለን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው በዚሁ የመሬት መንሸራተት አደጋም ወላይታ ከተማን ከዳውሮ ዞን የሚያገናኝ መንገድ ከአገልግሎት ውጭ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል። በዞኑ ስር በሚገኙ አምስት ወረዳወች ውስጥ ለሰአታት የጣለው ይኸው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋም ከአንድሽ የሚበልጡ የቤት እንስሶች መሞታቸውም ተገልጿል። በደረሰው የመሬት መንሸራተት ቁጥራቸው ሊታወቅ ያልቻለ ሰወች የተቀበሩ በመሆኑ የሰወችን ህይወት ለማትረፍ ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑንም ለመረዳት ተችሏል። ይሁንና፣ በአደጋው መንገዶች ከጥቅም ውጭ በመሆናቸው ምክንያት የነብስ አድን ስራው አስቸጋሪ እንዳደረገው የዞኑ ፖሊስ ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልጿል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት መሆኑን ፖሊስ አክሎ አስታውቋል። በዞኑ በደረሰ በዚሁ አደጋ ከ ሽ የሚበልጡ ነዋሪወች ጉዳት እንደደረሰባቸው ከሃገር ቤት ጉዳት እንደደረሰባቸውም ከሃገር ቤት ከተገኘው መረጃ ለመረዳት ተችሏል።
በወላይታ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት የአርባ አንድ ሰወች ህይወት ጠፋ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለግብጽ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቅርበዋል። በዚህ ወቅት አምባሳደር ማርቆስ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አል ሲሲ ከኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት የተላከ ሰላምታ እና መልእክት አድርሰዋል። በመልእክቱም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ እና ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ለፕሬዚዳንቱ መልካም ጤንነትን፤ ለግብጽ ህዝብ ደግሞ እድገትንና ብልጽግናን መመኘታቸው በግብጽ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል። አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ በዛሬው እለት በኢታሃድያ ቤተመንግስት በተደረገው ስነ ስርአት ላይ ነው የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት። አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ በግብጽ ቆይታየ የተሰጠኝ አንድ ትልቅ ሃላፊነት የሁለቱን ህዝቦች ግንኙነት ወደ ሚገባው ከፍታ መውሰድ ነው፣ ይህንን ታሪካዊ ሃላፊነት ለመወጣት ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ እና መንግስታቸው ከፍተኛ ትብብር እንደሚያደረጉልኝ ተስፋዮ የጸና ነው በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቀረቡ
Create a short title for the given news content.
ነሃሴ ሃያ ስምንትቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ባለፈው እሁድ በአድስ አበባ ሰማያዊ ፓርቲ ሊያደርገው የነበረውን የተቃውሞ ሰልፍ በሃይል የጨፈለቀው የ ኢህአደግ መንግስት በርካታ የፓርቲውን አባላት እንዳሰረ እንደደበደበና እና የጽህፈት ቤቱን ንብረት እንደመዘበረ ፓርቲው መግለጹን ቢቢሲ በትናንት ዘገባው አመልክቷል። የፓርቲውን ሊቀመንበር ይልቃል ጌትነትን በመጥቀስ የዜና አውታሩ እንደዘገበው እሁድ ሊካሄድ ለነበረው ሰላማዊ ሰልፍ በፓር ቲያቸው የተዘጋጁ የድምጽ መሳሪያወች በታጣቂወች ተወስዷል ሰልፉም እንዳይካሄድ በሃይል ተቀልብሷል። አቶ ሽመልስ አክለውም ሰማያዊ ፓርቲ በሰኔ ወር የጠራው ህዝባዊ ተቃውሞ በ ከተደረገውና የመቶወችን ህይወት ከቀጠፈው ሰላማዊ ሰልፍ በኋላ የተደረገ የመጀመሪያው ነበር። ፓርቲው በባለፈው የተቃውሞ ሰልፍ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ከእስር እንድፈቱ የጠየቀ ሲሆን ለ እሁድ ሊያደርገው አስቦት የነበረው ሰልፍ ደግሞ የፓለቲካ ታሃድሶ እንድካሄድ ጥሪ የሚያደርግ ነበር። መለስ ከሞቱ በኋላ ሃይለማርያም ደሳለኝ የሚመሯት ኢትዮጵያ ባለችበት ቀጣና እስላማዊ አማፂያንን በመዋጋት የአሜሪካ አጋዥ ነች ብሏልቢቢሲ። አቶ ሽመልስ ማንኛውም ህዝባዊ ተቃውሞ የሚያደርግ አካል ፍቃድ ማግኘት አለበት ሆኖም ባለስልጣናት ፈቃድ መከልከል አይችሉም ነገርግን ተቃውሞው በሌላ ቦታና ጊዜ እንድካሄድ መንግስት የማያወላውል አቋም ሊይዝ ይችላል ሲሉም ተናግረዋል። አቶ ሽመልስመንግስት በሰማያዊ ፓርቲ ላይ የተባለውን ነገር አልፈጸመም ብለው ለቢቢሲ በመናገራቸው ብዙወችን አስገርሟል። ስለጉዳዩ በቢቢሲ የተጠየቁት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ሚር ድኤታ አቶ ሽመልስ ከማል ድርጊቱ አልተፈጸመም ሲሉ ክዷል። ሰማያዊ ፓርቲ ጳጉሜ ቀን አም የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ መንግስት በሰማያዊ ፓርቲ ላይ ጥቃት አላደረስኩም ሲል መካዱን ቢቢሲ ዘገበ።
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በጾሙ ጊዜያት ያጎለበትናቸው መልካም ተግባራት የአብሮነትን ድልድይ የሚያጠናክሩ፣ መልካምነትን የሚያላብሱ፣ የመተባበርና የመቻቻል ሰንሰለትን የሚያጎለብቱ በመሆናቸው የዘወትር የምግባርና የተግባር መርሆወቻችን ሆነው እንድቀጥሉ ጥረት ማድረግ ይኖርብናልም ነው ያሉት። በየእምነቶቻችን አስተምህሮወችና ድንጋጌወች መሰረት የምናከናውናቸው ሃይማኖታዊ ክንዋኔወች ውስጣዊና ውጫዊ ሰላምን በማጎናጸፍ የእርስ በርስ ትስስራችን በፍቅር፣ በመከባበርና በመቻቻል ላይ እንድመሰረትና እንድጠናከር ድልድይ ሆነው የሚያገለግሉ ናመሆናቸውንም አንስተዋል። በመልእክታቸውም ያለፉት የጾምና የጸሎት ጊዜያት በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ መንፈሳዊ ህይወትን በማደስ ፈሪሃ ፈጣሪን የተላበሰ ስብእናና ሞራላዊ እሴትን ለማጠናከር ጉልህ ሚና የተጫወቱ ናቸው ብለዋል። በአሉ የሃሴት፣ የበረከትና የሰላም እንድሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል አቶ እንዳሻው በመልእክታቸው።
አቶ እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
Write a brief headline summarizing the article below.
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከዚህ ቀደም በየአመቱ ሲያከናውነው ከነበረው በተለየ፣ በሁለት ሽህ አስር በጀት አመት አንድም የመንገድ ግንባታ ውል ሳይፈጽም የበጀት አመቱ ታጋመሰ። በጉዳዩ ላይ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ሪፖርተር ያገኘው ተጨማሪ መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በበጀት አመቱ ይፈረማሉ ተብለው የተያዙት የመንገድ ፕሮጀክቶች የግዥ ሂደታቸው የተጀመረው በዚሁ በጀት አመት በመሆኑ ጊዜ ወስዷል። በበጀት አመቱ ይፈረማሉ የተባሉት ፕሮጀክቶች የግዥ ሂደታቸው ደግሞ እስከ አራት ወራት የሚጠይቅ በመሆኑ ጨረታ ተካሂዶ ከስራ ተቋራጮች ጋር ውል ለመፈጸም ባይቻልም፣ አሁን ግን የአንዳንዶቹ ፕሮጀክቶች የጨረታ ሂደት እየተጠናቀቀ በመሆኑ ከታሃሳስ ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት በኋላ የኮንትራት ውላቸው መፈረም እንደሚጀምር የባለስልጣኑ መረጃ ያስረዳል። በሁለት ሽህ ዘጠኝ በጀት አመት እስከ ሁለተኛው ሩብ አመት መጨረሻ ድረስ ስድስት ወራት በአጠቃላይ ስምንት የመንገድ ግንባታወች ውላቸው ተፈጽሞ እንደነበር የጠቆሙ አስተያየት ሰጭወች ግን፣ ችግሩ ግልጽ ባይሆንም ይኼን ያህል መዘግየቱ በበጀት አመቱ ግንባታቸው ይጀመራሉ ከተባሉ መንገዶች ውስጥ ተግባራዊ የማይሆኑ መኖራቸውን የሚጠቁም ነው ይላሉ። ግንባታቸው ይጀመራል የተባሉት መንገዶች በሙሉ እስከ በጀት አመቱ መጨረሻ ድረስ ይፈረማሉ ተብሏል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት አመቱ ግንባታቸውን ለማስጀመር በእቅድ የያዛቸውና በዚሁ መሰረት በጀት ያስፈቀደላቸው ፕሮጀክቶች ስልሳ ዘጠኝ ናቸው። ባለስልጣኑ ግን የመንገድ ፕሮጀክቶቹ የግንባታ ስምምነቶች ከቀደሙት አመታት በተለየ ሳይካሄዱ የዘገዩት የግዥ ሂደቱ ጊዜ በመውሰዱ ነው ይላል። ባለስልጣኑ በቀደሙ አመታት እስከ በጀት አመቱ አጋማሽ ድረስ የመንገድ ግንባታ ውላቸው ይፈጸማል ካላቸው ፕሮጀክቶች፣ ቢያንስ አንድ ሶስተኛውን የግንባታ ውላቸውን ይፈጽም ነበር። ሌሎች ደግሞ መንግስት ግንባታወችን ለማቀዛቀዝ ካለው ፍላጎት አንፃር ሊታጠፉ የሚችሉ ፕሮጀክቶች ሊኖሩ ስለሚችሉ ነው ይላሉ። በሁለት ሽህ አስር በጀት አመት ባለስልጣኑ አስፈጽማቸዋለሁ ላላቸው አጠቃላይ ክንውኖቹ የተፈቀደለት በጀት አርባ ስድስት ቢሊዮን ብር መሆኑ አይዘነጋም።
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት አመቱ አንድ የመንገድ ግንባታ ውል አልፈጸመም
Generate a news headline for the following article.
በፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች ግንባታ ላይ የቻይና ኮንትራክተሮች አነጣጥረዋል የአገሪቱ የፋይናንስ ተቋማት መንደር እንደሚሆን በሚጠቀበውና በተለምዶ ሰንጋ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ዘመን ባንክ ባለ ስላሳ አራት ፎቅ ህንፃ ግንባታ ለማከናወን ያወጣውን ጨረታ ቻይና ውዩ የተባለው የቻይና ኩባንያ አሸንፎ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ። እነዚህ ባንኮች የህንፃ ግንባታ ስራወቻቸውን የሰጡት ለቻይና ኩባንያወች ሲሆን፣ በከተማው ውስጥ የሚሰሩ ትልልቆቹ የፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች በቻይና ኩባንያወች በተመሳሳይ እየተገነቡ ይገኛሉ። የዘመን ባንክ ዋና መስሪያ ቤትን ለመገንባት የኮንትራት ውል የፈረመው የቻይና ኩባንያ ኢትዮጵያ ውስጥ የገባው እ ኤ አ ሁለት ሽህ እንደሆነ የተገኘው መረጃ ያስረዳል። በአሁኑ ወቅት በፋይናንስ ተቋማቱ መንደር የዋና መስሪያ ቤት ህንፃቸውን ከጀመሩ ባንኮች ውስጥ ሃብረት ባንክ የግንባታ ስራውን የሰጠው ለቻይና ኮንትራክተር ነው። ወጋገን ባንክም ስታድየም አካባቢ ግንባታውን በማጠናቀቅ ላይ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደግሞ ባለ አርባ ሁለት ፎቅ የዋና መስሪያ ቤቱን ህንፃ ግንባታ አስጀምሯል። ኮንትራክተሩ ህንፃውን ለመገንባት አሸናፊ የሆነበት ዋጋ አንድ ነጥብ ሁለትሶስት ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ስራውን ለመጀመር የሚያስችለውን የኮንትራት ስምምነት አርብ ነሃሴ ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት ከባንኩ ጋር ተፈራርሟል። አንድ መቶ ስላሳ ሜትር ርዝመት ያለው ይህ ህንፃ በሶስት አመት እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል። የዘመን ባንክ ህንፃ ግንባታም የመጀመርያው እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ለባንኩ አገልግሎት እንደሚውል ተገልጿል። በቅርቡ ጨረታቸው ይከፈታል ተብለው በሚጠበቁ የፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች ግንባታወች ላይ የተለያዩ የቻይና ኩባንያወች ተሳትፎ ጎልቶ እየታየ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
የዘመን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ ለቻይና ኮንትራክተር ተሰጠ
Provide a news headline based on the following text.
የቢቢሲ ፓናሮማ ፕሮግራም የምርምር ዘገባን ተከትሎ የእንግሊዝ ታክስ ከፋዮች ገንዘብ ሶሪያ ለሚገኝ አክራሪ ቡድን ውሏል በሚል የእንግሊዝ መንግስት አንድ የእርዳታ ፕሮጀክትን አግዷል። ዘ ፍሪ ሲሪያን ፖሊስ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ የተቋቋመው የሶሪያ አመጽን ተከትሎ ሲሆን አላማውም በተቃሚው ሃይል ቁጥጥር ስር የነበሩ ግዛቶች ላይ ህግና ስርአትን ማስፈን ነው። አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ እንደሚለው ከሆነ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ መሳሪያን የማይታጠቅ ከማህበረሰቡ የተውጣጣ የፖሊስ ሃይል ሲሆን በጦርነት ፍርስርሷ ለወጣው ሃገር የህግ የበላይነትንና ለሚሊዮኖች ደግሞ ደህንነትን ለማስፈን በሚል የተቋቋመ ነው። የዚሁ ድርጅት ቃል አቀባይም የቢቢሲ ፓኖራማ ውንጀላን በፍጹም አንቀበለውም ፤ የታክስ ከፋዮችን ገንዘብ ሽብርን ለመከላከል፣ በጦር ዞን ውስጥ ለሚገኙ ማህበረሰቦች የደህንነት ከለላን ለመስጠት ነው ያዋልነው ብለዋል። ዘገባው ፕሮጀክቱን ከወነጀለበት ምክንያቶች አንዳንዶቹም የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ጸሃፊ ቦሪስ ጆንሰን በባለፈው ሚያዝያ የእንግሊዝ መንግስት የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ ለሚደግፈው አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ አራት ሚሊዮን ፓውንድ እንደሚለግሱ አስታውቀው ነበር። ዋና አላማው የነበረውም የሲቪል ፖሊስ ሃይልን ማሰማራትና ከአክራሪ ቡድን ጋር አለመተባባር የሚል ቢሆንም የቢቢሲ ፓናሮማ ዘገባ ግን ፕሮጀክቱ በተቃራኒው ከአክራሪ ቡድኑ ጋር ግንኙነት እንደነበረው አሳይቷል። በእንግሊዝ የሚደገፍ የሶሪያ ፖሊስ ሃይል በፍርድ ቤቶች ጣልቃ በመግባት አሰቃቂ የሚባሉ ፍርዶችንም እንደሰጡና ጫና ማድረጉንም ዘገባው ጨምሮ ያስረዳል። እንግሊዝን ጨምሮ ስድስት ሃገራት ለዚህ ፕሮጀክት የሚለግሱ ሲሆን አማፂያን በተቆጣጠሯቸው አካባቢወች አሌፖ፣ኢድሊብና ዳራ ግዛቶች ላይ በፕሮጀክቱ አማካኝነት የማህበረሰብ ፓሊስ ስራ ይሰራል። ይህንን ዘገባ ተከትሎ የእንግሊዝ መንግስት ቃል አቀባይ ለአሸባሪወች የሚደረግ ትብብርን በከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚያየው ተናግረዋል። ድርጅቱ በፕሮጀክቱ ከሌሎች አጋሮች ጋር በመሆን በጣም ፈታኝና ከፍተኛ አደጋ ባለባቸው አካባቢወች መድረስ የቻለ ሲሆን ፕሮጀክቱ በውጭ ጉዳይ፣ በኮመንዌልዝ ቢሮና አምስት መንግስታት ትብብር የሚደገፍ ነው በማለት ጨምረውም ገንዘብ ለፖሊስ የሚለግሱት አማራጭ ስላልነበርና የእንግሊዝ መንግስትም ስለ ክፍያወቹ እንደሚያውቁ ይገልፃሉ።
የእንግሊዝ የእርዳታ ገንዘብ በሶሪያ ለሚገኙ አክራሪወች ውሏል ተባለ
Provide a news headline based on the following text.
ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶች በአገር ውስጥ ምርቶች ተተክተዋል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ወደ ውጭ ከተላከ የጨርቃ ጨርቅ ምርት አንድ መቶ ሃያ ስድስት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የገለጹት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ፣ በዘጠኝ ወራት ውስጥ የወታደር ዩኒፎርሞችን ለማምረት ኢንዱስትሪወችን በማሳተፍና ለ ዜጎች የስራ እድል በመፍጠር ወደ ውጭ ይወጣ የነበረን የስልሳ ሚሊዮን ብር ግብይት በአገር ውስጥ መተካት ተችሏል ብለዋል። በውይይት መድረኩ የተገኙት አቶ መላኩ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአጠቃላይ ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በአገር ውስጥ መተካት መቻሉን በመግለጽ በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ደረጃ ስታንዳርድ ወጥቶለትና ታሽጎ ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል ብለዋል። ባለፉት አመታት በጸጥታ፣ በኮቪድ እና በአለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫና የተነሳ ስራ አቁመው ከነበሩ ኢንዱስትሪወች መካከል ሶስት መቶ ሃምሳ ሁለት ያህሉ ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ ስራ መመለሳቸውን፣ በዚህም ኢንዱስትሪወቹ አሰናብተዋቸው የነበሩ ሰራተኞችን ወደ ስራ እንደሚመለሱ ስለመደረጉም ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በአለም አቀፍም ሆነ በኢትዮጵያ ባለው ሁኔታ የውጭ ባለሃብቶች ፍሰት የመቀነስ አዝማሚያ እንደሚታይ የጠቀሱት አቶ መላኩ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ስልሳ ሰባት አዳድስ የውጭ ባለሃብቶች፣ ሶስት ስምንት መቶ ሃያ ዘጠኝ አነስተኛና መካከለኛ ኢንዳስትሪወች፣ እንድሁም በከፍተኛ ደረጃ የሚገኙ አንድ ስድስት መቶ ኢንዱስትሪወች አድስ ፍላጎት ማሳየታቸውን ገልጸዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት አሻሽሎ ባወጠው የአሰራርና የአባላት ስነ ምግባር መሰረት፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ማክሰኞ ሚያዝያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ከምክር ቤት አባላት በቃል ለቀረቡላቸው ጥያቄወች ማብራሪያ ሲሰጡ ከእንጀራ ሽያጭ የተገኘውን የውጭ ምንዛሪ ተናግረዋል። በተጨማሪ ከውጭ ይመጣ የነበረን ብቅል በአገር ውስጥ እንድመረት በማድረግ፣ ከአገር ውስጥ ምርት ፍላጎት በተጨማሪ ወደ ውጭ እየተላከ መሆኑን አቶ መላኩ ገልጸዋል። በእንጀራ የተገኘው ገቢ ጤፍ በጥሬው ቢላክ ሊገኝ እንደማይቻል ጠቁመው፣ በዚህ አሰራር ቡናም እሴት ተጨምሮበት መላክ ቢቻል በአንድ ጊዜ በጣም ከፍተኛ ውጤት ሊያመጣ ይችላል ሲሉ አስረድተዋል። የወታደር ዩኒፎርም ለማምረት ወደ አገር ውስጥ ከገቡ ኢንዱስትሪወች መካከል አንዱ ለረዥም አመታት ለመከላከያና ለፌደራል ፖሊስ ቻይና ሆኖ እያመረተ ሲልክ የነበረው ኩባንያ፣ ወደ ኢትዮጵያ ፋብሪካውን ነቅሎ መጥቷል ተብሏል። በአጠቃላይ ቢሊዮን ብር ከአገር ውስጥ ባለሃብቶች፣ እንድሁም ከውጭ ደግሞ አንድ መቶ ሃያ አምስት ቢሊዮን ብር ሃብት ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት ማሳየታቸውን አክለዋል።
ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ
Provide a news headline based on the following text.
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባልተገባ የብድር አሰጣጥ ስርአትና ክትትል ምክንያት፣ በጥቅሉ ካበደረው አርባ አራት ቢሊዮን ብር ውስጥ ቢሊዮን ብር የተበላሸ ብድር መሆኑን በይፋ አስታወቀ። ባንኩ ከብድር አፈቃቀድና አስተዳደር አኳያ የሰራተኞችና የማኔጅመንት አካላት የአፈፃጸምና ስራን በአግባቡ የመምራት ክፍተቶች፣ እንድሁም በውጭ አካላት በነበረበት ተጽእኖ ምክንያት የባንኩ የተበላሸ ብድር ክምችት መጠን እ ኤ አ እስከ ሰኔ ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ ድረስ ስላሳ ዘጠኝ ነጥብ አራትሶስት በመቶ ደርሷል፤ ሲልም ሰነዱ ያመለክታል። ከፕሮጀክት ፋይናንሲንግ በተጨማሪም ለአነስተኛና ለመካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሊዝ ፋይናንሲንግ የካፒታል እቃወች ኪራይ አገልግሎት ባንኩ እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን፣ በዚህ ዘርፍ እ ኤ አ እስከ ሰኔ ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ ድረስ አንድ አንድ መቶ ዘጠና ሶስት የሚሆኑ የሊዝ ፕሮጀክቶችን ይዟል። ከዚህም በተጨማሪ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ገንዘብ ለማሰባሰብ ሲባል የተዘጋጀውን ቦንድ ሃትመት፣ ስርጭትና ሽያጭ እያከናወነ በመሆኑ የቦንድ ሽያጭ ከጀመረበት እ ኤ አ ከመጋቢት ሁለት ሽህ አንስቶ እስካሁን ድረስ በአጠቃላይ ነጥብ አራትአምስት ቢሊዮን ብር የሚያወጣ የቦንድ ሽያጭ ማከናወኑን ሰነዱ ያመለክታል። ከዚህም በላይ ህጉ በሚያዘው መሰረት ባንኩ አለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርቲንግ ሲስተምን ተግባራዊ ሲያደርግ በሃብትና በፋይናንስ ሰነዶች ግምት አወሳሰድ አጠራጣሪ ለሆኑ ብድሮች የሚያዝያ መጠባበቂያ አወሳሰን፣ በገቢና በወጭ አወሳሰንና በመሳሰሉት ዋና ዋና የፋይናንስ ጉዳዮች ላይ ቀደም ሲል ከነበረው ዘደ የተለየ በመሆኑ፣ ተጨማሪ ገንዘብ ለአጠራጣሪ ብድሮች መጠባበቂያነት ለመያዝ ተገዷል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የካፒታል በቂነት ምጣኔ ግን እ ኤ አ በሰኔ ሁለት ሽህ ስድስት ነጥብ ሁለት በመቶ እንደነበር መረጃው ያመለክታል። በባንኩ ህግ መሰረት ለተበላሹ ብድሮች ማጣጫ የሚሆን ገንዘብ አበዳሪ ባንኮች እንድይዙ የሚገደዱ በመሆኑና ባንኩም ይህንን የማድረግ ሃላፊነቱን በተሟላ መንገድ ባይሆንም በተወሰነ ያህል በመፈጸሙ፣ የነበረው የካፒታል መጠን ከሰባት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወደ ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር ዝቅ ማለቱን ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ባንኩ የተለያዩ የድህነት ቅነሳ ፕሮግራሞችን ለማስፈጸም ከአበዳሪና ከድጋፍ ሰጭ የውጭ ተቋማት የሚገኝ ሃብት ፈንድ ለታለመላቸው አላማወች እንድውሉ በማድረግና በማስተዳደር፣ የመንግስትን የድህነት ቅነሳ ጥረት እያገዘ ይገኛል። ነገር ግን ባንኩ የተከተለው የብድር አሰጣጥ ስነ ስርአት ተገቢ ያልሆነና የተሰጠውም ብድር በተወሰኑ ባለሃብቶች ቁጥጥር ስር በመውደቁ የተነሳ፣ ባንኩ ለእነዚህ ዘርፎች ከሰጠው አጠቃላይ ብድር ውስጥ ቢሊዮን ብር የሚሆነውን ማስመለስ እንዳልቻለና በዚህም ምክንያት የተጠቀሰውን ያህል ብድር መበላሸቱን አስረድተዋል። ፓርላማው በዚህ የካፒታል እድገት ጥያቄ ላይ በቅርቡ ይወስናል ተብሎ ይጠበቃል።
የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር ቢሊዮን መድረሱ ይፋ ተደረገ
Generate a news headline for the following article.
ኢሳት ድሲየካቲት በወህኒ ቤት የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት እንድፈቱና በእስር ቤት ውስጥ የሚፈጸምባቸው በደል እንድቆም የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረት ጠየቀ። ሌሎች የፖለቲካና የህሊና እስረኞች እየተፈቱ ባሉበት ወቅት የዋልድባ መነኮሳትን በወህኒ ቤት ውስጥ ማገትና ማጎሳቆል የህወሃት መንግስት ለቤተክርስቲያኒቱ ያለውን ጥላቻ የሚያሳይ ነው ሲልም ህብረቱ አመልክቷል። ወይባና አስኬማ የዋልድባ መነኮሳት ክብር በሚል ርእስ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረት ባወጣውና ለዋልድባ መነኮሳት አጋርነቱን በገለጸበት መግለጫው የትግራይ ነፃ አውጭ ድርጅት የኢትዮጵያ ማህበራዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቹን ማውደሙን ቀጥሏል ሲልም አውግዟል። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረት መግለጫ በሃይማኖት መሪወቹ ምትክ በየመስጊዱና በየአብያተ ክርስቲያናቱ እውቀት የሌላቸውን ካድሬወች በመሰግሰግ መንፈሳዊ ስፍራወችን አርክሷል በማለት ስርአቱን ተጠያቂ አድርጓል። የታሪክ ቅርስ የሆነውን የዋልድባ ገዳም ከማፍረስ ባሻገር መነኮሳቱን በወህኒ በማገትና በማሰቃየት እንድሁም መንፈሳዊ ልብሳቸውን እንድያወልቁ በማስገደድ የሚፈጸመባቸውን በደልም በዝርዝር አስቀምጧል። በኦርቶዶክስና በሙስሊም ምእመናን ዘንድ በእውቀታቸውበባህሪያቸውና በአርአያነታቸው የተመሰገኑየተከበሩና ተአማኒነት ያላቸውን ፓትሪያርክኢማሞችጳጳሳትና ሽሆች እንድሁም የቀሳውስትን ክብር በሚነካ መልኩ በጉልበት በማስወገድ ለእስርና ለስደት ዳርጓል። እነዚህ መነኮሳት ከሌሎች የህሊና እስረኞች ተለይተው በወህኒ እንድቀሩ መደረጉ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት መሆኑንም አመልክቷል። በማለት ስልጣን ላይ ያለውን መንግስት ይወቅሳል። በመነኮሳቱ ላይ የሚፈጸመው በደልና ስቃይ የሙስሊሙን ማህበረሰብ ያመዋል ያለው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረትየእምነት ተቋማትም ሆነ የሃገሪቱ ችግር ለአንደና ለመጨረሻ ጊዜ የሚፈታው ህዝባዊ አመጽ ሲፋፋምና የትግራይ ነፃ አውጭ ነኝ የሚለው ቡድን ከስሩ ሲነቀል ብቻ ነው ሲል መግለጫውን ቋጭቷል።
የዋልድባ መነኮሳት እንድፈቱና በእስር ቤት ውስጥ የሚፈጸምባቸው በደል እንድቆም ተጠየቀ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም በማስጠበቅ የልማት ስራወችን አጠናክሮ መቀጠል የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ የባህርዳር ከተማ ነዋሪወች ተናገሩ። የህዝብ ጥያቄወች የሚፈቱት በውይይትና በንግግር መሆኑን የጠቀሱት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው ከግጭት ማትረፍ የሚሹ አካላትን እኩይ አላማ በጋራ መታገል ይገባል ብለዋል። የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ይርጋ ሲሳይ በበኩላቸው የአማራ ክልል ህዝብ የጦርነትን ጉዳትና አውዳሚነት ጠንቅቆ የሚረዳ በመሆኑ ለሰላምና ልማት አበክሮ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ በተቃራኒ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ቡድኖች ግን ክልሉን የጦርነት አውድማ ለማድረግ እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው አላማቸውን ለማክሸፍ ህዝቡ ከጸጥታ ሃይሉ ጋር የትብብር ስራውን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት። በአማራ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳደር ማእረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ ዶክተር የአማራ ክልል ህዝብ በሰራዊቱ ላይ ጥርጣሬ እንድያድርበት የሚደረጉ ጥረቶች የፈጠራና የሃሰት መረጃወች መሆናቸውን ሁላችንም ልንገነዘብ ይገባል ብለዋል። በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች አጋጥሞ የነበረው የጸጥታ ችግር በሃገር መከላከያና በነዋሪወች የጋራ ጥረት ሰላምና መረጋጋት በመፈጠሩ የአገልግሎትና የንግድ ተቋማት መደበኛ ስራቸውን ጀምረዋል። በክልሉ የተፈጠረውን ሰላም በማስጠበቅ የልማት ስራወችን አጠናክሮ መቀጠል የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉም ተናግረዋል። የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ ዶክተር የሚፈጠሩ ማናቸውንም ችግሮች በውይይት መፍታት እየተቻለ በሃይል ለማስፈጸም የሚደረግ ጥረት ሃገርና ህዝብን ከመጉዳት ባለፈ የሚያመጣው ውጤት እንደማይኖር ገልጸዋል። የሃገር መከታና የህዝብ አለኝታ የሆነውን የሃገር መከላከያ ሰራዊት መውጋት በየትኛውም መልኩ የማይገባና የሚወገዝ ድርጊት መሆኑን ተናግረዋል። በየትኛውም መልኩ የሚነሱ ጥያቄወችን በሃሳብ የበላይነት፣ በውይይትና በንግግር ለመፍታት እንዘጋጅ ሲሉም አሳስበዋል።
በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም ማስጠበቅ የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል የባህርዳር ከተማ ነዋሪወች
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በግል ባለሃብቶች እና በመንግስት እና በግል ባለሃብቶች ጥምረት ሊካሄዱ የሚችሉ አርባ አራት ፕሮጀክቶች መለየታቸውን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። ሶስት መቶ የሚጠጉ የዘርፉ የሃገር ውስጥ እና የውጭ አልሚወችም በዘርፉ መዋእለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ተጠቃሚ በሚሆኑበት ሁኔታ ዙሪያ በሚያተኩረው ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉም ነው ሚኒስትሯ የገለጹት። ጉባኤው ከነገ በስቲያ እና ሃሙስ የሚካሄድ ሲሆን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እንደ ተቋም የተዘጋጀው የአስር አመት መሪ እቅድም ከዚሁ መርሃ ግብር ጋር የተጣጣመ መሆኑን ተናግረዋል። በመድረኩ አርባ አራት ያህል ፕሮጀክቶች በመንገድ ልማት፣ በመንገድ ትራንስፖርት፣ በሎጅስቲክስ፣ በባቡርና በአየር ትራንስፖርት መስኮች መንግስት ከግሉ ዘርፍ ጋር ሊጣመር በሚችልባቸው እድሎች ላይ ምክክር ይደረጋልም ነው የተባለው። የኢንቨስትመንት አዋጁ ባለፈው አመት መሻሻሉን ተከትሎ በትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ዘርፍ የግል ባለሃብቶች በተናጠል እና ከመንግስት ጋር ተጣምረው የሚሰማሩባቸው ዘርፎች ተለይተዋል። ከፍላጎት እና አቅርቦት ጋር በተያያዘ ሰፊ ችግሮች የሚስተዋልበት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ዘርፍ ቀልጣፋ እና ውጤታማ ይሆን ዘንድ በመንግስት ብቻ የተያዙ ስራወች የግል ባለሃብቶች እንድገቡበት መፈቀዱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃልም ነው ያሉት ሚኒስትሯ በመግለጫቸው። አርባ አራትቱ ፕሮጀክቶችም በመንገድ ልማት፣ በሎጅስቲክ፣ በትራንስፖርት፣ በባቡርና በአየር ትራንስፖርት መስኮች ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን ነው ሚኒስትሯ ያነሱት። ሚኒስትሯ ከመጭው ረቡእ ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የትራንስፖርት ኢንቨስትመንት ጉባኤ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። ፕሮጀክቶቹ በትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ዘርፍ የአዋጭነት ጥናት የተጠናቀቀላቸው ናቸው ተብሏል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ዘርፍ የግል ባለሃብቶች የሚሰማሩባቸው አርባ አራት ፕሮጀክቶች ተለይተዋል የትራንስፖርት ሚኒስቴር
Create a short title for the given news content.
ሁለት መቶ ስላሳ ዘጠኝ ከስርጉተ ስላሴ ነጥብ ሶስት ሁለት ሽህ ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ። እባክህ አንጣህ ምልጃዋ ይሁንህ አለሁህ ትበልህ፤ አለችልህ ውስጥህ የእምነት ደግነትህ። ስለዚህም ምክንያት ፍጥረት ሁሉ ያመሰግኑኛል ሉቃ ምእራፍ ፩፥ ከቁጥር ፵፱ ፶፩ እባክህ አንጣህ እምየ ትጠጋህ ድንግል ትዳስስህ እሷ ትሁንልህ ምህረቷ ይዳብስህ። እባክህ አንጣህ ትኑርልን ነፍስህ ይኑርልን ጸጋህ ይሁንልን ግርማህ ማቱሳላ እንቁህ። አትያዝ አይባልም፤ ምህረትህን እንጅ እግዚአብሄር ይስጥልኝ። ስድስት በአርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም የህክምና ጉዳይ ላይ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ለየኔወቹ ቅኖቹ። እባክህ አንጣህ ፈቃዱ ይሁንህ ለእኛ ሲል ያኑርህ፤ ትጠብቅሃለች የተስፋ ሃገርህ የንጋት መንበርህ የምህረት አድባርህ፤ ድንግል አደራሽን እናቴ አደራሻን እንዳታሳፍሪን፤ ቅእባሽ ይሁነን ስለእኛ ሁኝልን ቀድመሽ ተገኝልን፤ ቸሩነን አብስሪን። ነጥብ ሶስት ሁለት ሽህ ዙሪክ ነጥብ ሶስትስምንት የእኔ ድንግል፤ እናቴ፤ አጽናኝየ፤ ሁነኛየ አብራው ሆና አራሷ ተገኝታ የምስራቹን ዜና ታሰማን። ዝብርቅ ባለ በመረባበሽ ስሜት ነው የሰራሁት። ሁለት መቶ ስላሳ ዘጠኝ።
እባክህ አንጣህ ስርጉተ ስላሴ የሳተናው አምደኛ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሃምሌ አንድ ቀን ሁለት ሽህ በወጣው የሃያ ሰማኒያ እና አርባ ስልሳ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የዳታ ማጭበርበር ድርጊት በመከሰቱ ሁኔታውን እያጣራ እንደሚገኝ እና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከእጣ አወጣጥ ስነ ስርአት በኋላ የተለያዩ ጥቆማወች በመቅረባቸው የኦድት ስራ ሲጀመር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንድውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነት ተገኝቶበታል። ይህ የቤት ማሰስተላለፍ ስራ እንደ ከዚህ በፊቱ በቆጣቢወች መካከል አድሎና ብልሹ አሰራር እንዳይኖር ለማድረግ ግልጽነት በሚያሰፍን አግባብ ለማስተላለፍ ሲባል በቴክኖሎጅ የተደገፈ ስራ በመስራት ሂደቱን ግልጽና አሳታፊ ለማድረግ የተደረገው ተነሳሽነትና ጥረት እንድሁም የባልሙያወችን ሙያዊ ነፃነት አክብረን አስፈላጊውን ሂደት ተከትለን ተአማኒነቱን እንድያረጋግጡልን አድርገን ነበር። ከዚህ በመነሳትም የቤት ማስተላለፉን ሂደት ግልጽነት ለማስፈን ሲባል እና ውጤቱን የሚያዛባ ተግባር ሲያጋጥም መልሰን ኦድት እንድደረግ በገባነው ቃል መሰረት የተፈጠረውን ችግር ከጉዳዩ ገለልተኛ በሆኑ በሚመለከታቸው ተቋማት የማጣራት ስራ በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን በጉዳዩ የተጠረጠሩ ባለሙያወች እና አመራር በቁጥጥር ስር ሆነው ምርመራ እየተደረገ ይገኛል። ከዚህ በመነሳትም የቤት ማስተላለፉን ሂደት ግልጽነት ለማስፈን ሲባል እና ውጤቱን የሚያዛባ ተግባር ሲያጋጥም መልሰን ኦድት እንድደረግ በገባነው ቃል መሰረት የተፈጠረውን ችግር ከጉዳዩ ገለልተኛ በሆኑ በሚመለከታቸው ተቋማት የማጣራት ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል ብሏል። የዚህ ሂደት አካል የሆነው የነባሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያሉበትን ወስብስብ ችግር ለይቶ በመፍታት ተመዝጋቢወችን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ እና የቤት እጥረት ጫና ለመቀነስ የተደረገው ሰፊ ጥረት ተጠቃሽ ነው። ይሁን እንጅ ከእጣ አወጣጥ ስነ ስርአት በኋላ የተለያዩ ጥቆማወች በመቅረባቸው የኦድት ስራ ስንጀምር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንድውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነቶች ተግኝተዋል። ይህ ሁሉ ሂደት ከእለት ጉርሱ የቆጠበውን እና በከፍተኛ ጉጉት የሚጠባበቀውን ህዝብ በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ ቀና ሃሳብ እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል። በዚህ ሂደት በአድስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ቢሮ አድስ ሶፍትዌር እንድበለጽግ እና ስለሶፍትዌሩ ታአማኒነት የኢኖቬንና ቴክኖሎጅ ሚንስቴር እንድያረጋግጥልንም ተደርጓል። ለተፈጠረው ስህተት የከተማ አስተዳደሩ በዚህ አጋጣሚ ይቅርታ ይጠይቃል አድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሃምሌ አራት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት።
የመድናዋ አስተዳደር ሰሞኑን በወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የዳታ ማጭበርበር መከሰቱን አስታወቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
ዶክተር ኖ የተሰኘው የመጀመሪያው የጀምስ ቦንድ ፊልም ሃምሳኛ አመቱ በሚከበርበት እለት የተመረቀውና ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ለእይታ የቀረበው ስካይፎል ኛው የጀምስ ቦንድ ፊልም ነው። ካሲኖ ሮያል እኤአ በ ለእይታ ሲበቃ በመጀመሪያወቹ አስር ቀናት ሚ ዶላር አስገኝቷል። በ ደግሞ ኳንተም ኦፍ ሶላስ በአስር ቀናት ሚ ዶላር አስገብቷል። ከሸን ኮነሪ በተጨማሪ ሮጀር ሙርና ፒርስ ብሮስናን በተለያዩ ጊዜያት የጀምስ ቦንድን ገጸባህርይ የተጫወቱ ሲሆን በቦታቸው የተተካው ዳንኤል ክሬግ የአሁኑን ጨምሮ በሶስት ፊልሞች ሰርቷል። ከአነሳሱ የተሻለ አድናቆትና ገቢ ለማትረፍ የቻለው የዘንድሮው ስካይፎል ወደ ሁለት መቶ ሚሊዮን ዶላር በሚጠጋ ወጭ የተሰራ ነው።
አድሱ የጀምስ ቦንድ ፊልም ስካይፎል እየተደነቀ ነው
Create a short title for the given news content.
ኢሳት ድሲመጋቢትበኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ ዞን ታጣቂወች ባደረሱት ጥቃት የአምስት ሰወች መገደላቸው ተነገረ። በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ ዞን የተፈጸመውን ጥቃት ያደረሱት የጦር መሳሪያ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ያልታወቁ ሃይሎች ናቸው ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገልጿል። በጥቃቱም የሁለት የውጭ ሃገራት ዜጎች እና ሶስት ኢትዮጵያውያን በድምሩ አምስት ሰወች ተገድለዋል ነው ያለው። የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንዳስታወቀው ጥቃቱ የደረሰው በምእራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ በሁምነ ዋቃዮ ቀበሌ ውስጥ ነው። ሁለቱ የውጭ ሃገር ሰወች ዜግነታቸው ከየት እንደሆነ የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከመግለጽ ተቆጥቧል። የማእድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው የሃዘን መግለጫ ግን በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ በሁምነ ዋቀዮ ቀበሌ ጉዳት የደረሰባቸው ሰወች ከተቋሙ የመዳብ ማእድን ምርመራ ፈቃድ የወሰዱ ሰን ሬይስ የተባለ ድርጅት ሰራተኞች ናቸው ብሏል። ጥቃቱን በጽኑ የሚያወግዝ መሆኑን እና አጥፊወቹም ለህግ እንድቀርቡ ከፍትህ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገልጿል። አካባቢው የኦነግ ታጣቂወች በስፋት የሚንቀሳቀሱበት መሆኑ ይታወቃል። በድርጊቱ የተሰማውን ሃዘን የገለጸው ሚኒስቴሩለተጎጅ ቤተሰቦችም መጽናናትን ተመኝቷል። በጉዳዩ ዙሪያ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃወችን እንደሚሰጥ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታወቋል።
በምእራብ ወለጋ ዞን ታጣቂወች ባደረሱት ጥቃት አምስት ሰወች ተገደሉ
Generate a news headline for the following article.
ባህር ዳርባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል። አድስ አበባ ባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል። በተለይ ከባህር ዳር የሚሰራጨው የአማራ ክልል ቴሌቪዥንለዚህ መድረክ ሰፋ ያለ ሽፋን በመስጠት የተንሸራሸሩትን ሃሳቦች የተስተጋቡትን መልእክቶች በአማረኛ እና በኦሮምኛ ሙዚቃወች በታጀቡ ዝግጅቶች አቅርቧል። በባህር ዳር የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ መንፈስ በመገናኛ ብዙሃኑ ዘገባም ተንጸባርቋል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ በባህር ዳር እስክንድር ፍሬው
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ጥር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍቢሲ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ደረጃውን የጠበቀ የምርት መቀበያ መጋዘን ግንባታ በቴፒ ገንብቶ ማጠናቀቁን የገለጸ ሲሆን በኤሌክትሮኒክ ግብይትና ጨረታ ስድስት መቶ ዘጠና ስምንት ተገበያዮችን ማሰልጠኑንም አስታወቀ። ምርት ገበያው ከመደበኛ እቅድ በተጨማሪ በለውጥ ስራወች የአሰራር ስርአቱን ለማሻሻል ለደንበኞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት የሚረዱ የተለያዩ ማሻሻያወች መከናወናቸው ገልጿል። በተጨማሪም በዚህ አመት ሁለት አዳድስ ባንኮችን ወደ ግብይት ስርአቱ በማስገባት የክፍያ ስርአቱን ለተገልጋዮች የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ መቻሉንም ነው ያስታወቀው። ምርት ገበያው ይህንን ያስታወቀው የሁለት ሽህ በጀት አመት የመጀመሪያው መንፈቅ የስራ እቅድ አፈፃጸም ላይ ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው ተብሏል። የምርት ገበያው ወደ ዘመናዊ የግብይት ሊያስገባቸው የሚገቡ ምርቶችን በመለየት የክልል የቅርንጫፍ ማስፋፋትን በተመለከተ በየትኞቹ የክልል ከተሞች ተጨማሪ ቅርንጫፎችና የግብይት ማእከላት ሊገነቡ እንደሚገባ ተወያይተዋል። የቅድመ ግብይት መረጃ ለጥራጥሬና ቅባት እህሎች ተግባራዊ መደረጉ፣ የደረጃ አወጣጥ ስራን ድጅታላይዝ በማድረግ በእያንዳንዱ ባለሙያ የሚሰጡ ደረጃወችን ለማወቅና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ የሚያስችል አሰራር ስርአት ተግባራዊ መደረጉ ተጠቅሷል። እንድሁም በግማሽ አመት ዥንጉርጉር ቦሎቄና የርግብ አተር ምርቶች ወደ ግብይት ስርአቱ መግባታቸው ተገልጿል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የምርት መቀበያ መጋዘን ግንባታ በቴፒ ገንብቶ ማጠናቀቁን ገለጸ
Provide a news headline based on the following text.
በኢትዮጵያ የግንባታውን ዘርፍ በአግባቡ እንድመራ የሚያደርግ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት ረቂቅ ፖሊሲና የማስፈጸሚያ የህግ ማእቀፍ ማዘጋጀቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትር ድኤታው ኢንጅነር ሃይለመስቀል ተፈራ በአሁኑ ወቅት በአስርና በስድስት ደረጃወች በተከፋፈሉ ምድቦች ውስጥ በአገሪቱ በድምሩ ሁለት ሽህ አምስት መቶ የግንባታ ስራ ተቋራጮች መመዝገባቸውን ጠቁመው ከሁለት መቶ ስላሳ በላይ የአማካሪ መሃንድስ ድርጅቶች ተመዝግበው በስራ ላይ መስማራታቸውን አስታውቀዋል። ከባለድርሻ አካላት ጋር በረቂቅ ሰነዶቹ ላይ ለመምከር ዛሬሰኔአስር ሁለት ሽህ አምስት በተዘጋጀው አገር አቀፍ አውደ ጥናት ላይ ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ሃይሌ እንደገለጹት ኢንዱስትሪው በአገሪቱ የህዳሴ ጉዞ ላይ ልዩ ሚና ያለው የልማት ዘርፍ ነው። የኮንስትራክሽን ዘርፍ የፋብሪካ ውጤቶችን ከስላሳ እስከ ስልሳ በመቶ ወጭ የሚጠይቅ የግንባታ ቁሳቁሶችን እንደሚጠቀም የጠቆሙት ሚኒስትሩ በአገሪቱ ኢንዱስትሪውን ለማስፋፋት ፖሊሲውና የህግ ማእቀፉ ማስፈለጉን ተናግረዋል። የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ መዘጋጀቱን አመልክተው በፕሮጅክት አፈፃጸም ላይ የሚታዩ የአቅም ውሱንነትን ለመቀነስ የፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ ለምክክር መቅረቡንም አስታውቀዋል። በዘርፉ ተዋናይ የሆኑ ባለሞያወችን ያሳተፈ በአግባቡ የተደራጀና ሃላፊነቱን የሚወጣ የጋራ መድረክ መፍጠር አንዱ የፖሊሲው አቅጣጫ መሆኑን ጠቁመው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ምዝገባ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱንም አስገንዝበዋል። በአገሪቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለመንገድ፣ ለባቡር መስመር እና ለሌሎች የኢኮኖሚ መሰረተ ልማቶች ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ ፖሊሲና የህግ ማእቀፉ ከመዘጋጀቱ በፊት ችግሮቹ በጥናት መለየታቸውንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል። በምክክር መድረኩ ተሳታፊ የሆኑ የክልልና የፌደራል መንግስት ተጠሪወች፣ የትምህርትና የምርምር ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በቀረቡ የፖሊሲና የህግ ማእቀፎች ላይ ገንቢና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማፍለቅ እንድያዳብሯቸውም አሳስበዋል። የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ደኤታው ኢንጅነር ሃይለመስቀል ተፈራ በአገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመንገድና የባቡር፣ የሃይል ማመንጫና የመስኖ ግድብ ስራ፣ የስኳር ኢንዱስትሪ ልማት፣ የከተማ መሰረተ ልማት ፕሮግራሞች፣ የመጠጥ ውሃ ግንባታወች፣ የጤናና የትምህርት ተቋማት እንድሁም በግል ባለሃብቶች የሚገነቡ የማምረቻና አገልግሎት መስጫ ተቋማት በየጊዜው እያደገ መምጣቱን ጠቁመዋል። እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ከአርባ ሰባት ሽህ በላይ የድዛይንና የኮንስትራክሽን ባለሙያወች በአገሪቱ ተመዝግበው በልማቱ ተሳታፊ መሆናቸውን ገልጸው በዘርፉ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል በግልጽና በተጠያቂነት መርሆ ላይ የተመሰረተ ውስጣዊ ጠንካራ አስራር ስርአት ለመዘርጋት በፖሊሲውና የህግ ማእቀፉ መመራት ግድ ይላል ብለዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት ረቂቅ ፖሊሲና የማስፈጸሚያ ህግ ተዘጋጀ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የክልሉን የግብርናና የቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ርብርብ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። የክልሉ የውሃና ማእድንና ኢነርጅ ቢሮ ሃላፊ ኢንጅነር አክሊሉ አዳኝ በበኩላቸው ክልሉ በገጠርና በግብርና ልማት የመበልጸግ ትልቅ ጸጋና አቅም ያለው መሆኑን ተናግረዋል። በግብርና ልማት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የህዝብ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው ክልሉን የሰላምና ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የህብረተሰቡን ተባባሪነት መታከል አለበት ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ርእሰ መስተዳደሩ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የክልሉን የግብርናና የቱሪዝም ዘርፎችን በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ርብርብ ይደረጋል። ርእሰ መስተዳደሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተርንና ሌሎች ተቋማት ዛሬ በድላ ከተማ በይፋ ስራ አስጀምረዋል። በተለይ ለግብርና፣ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ልማት ምቹ የሆነ መልክአ ምድር፣ ለም መሬትና የውሃ ሃብትን ጨምሮ በርካታ ጸጋወች መኖራቸውንም አንስተዋል።
የክልሉን ግብርናና ቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ተገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት፣ የፌደራል መንግስቱ ለችግሩ ምላሽ እንድሰጥ የክልሉ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የስራ ሃላፊወች ስድስት ጊዜ በደብዳቤ እንድሁም በስልክ እርዳታ ቢጠይቁም፣ ምንም አይነት መልስ አለመሰጠቱን በምርመራ ስራየ አረጋግጫለሁ ብሏል። በድርቅና ጎርፍ አደጋው ለተጎዱ ዜጎች በወረዳና በዞን እንድሁም ከክልል በኩል ድጋፍ ይደረግ የነበረ ቢሆንም፣ ለስድስት ጊዜ ያህል ለፌደራል መንግስት ደብዳቤ ቢፃፍም የፌደራል መንግስት መልስ መስጠት አለመቻሉን የእንባ ጠባቂ ተቋም የአስተዳደር በደል መከላከል ዳይሬክተር አቶ አዳነ በላይ አስታውቀዋል። በደብብ ክልል በተፈጠረው ድርቅና ጎርፍ ምክንያት የደረሰውን ሁኔታ የሚያሳይ አጠቃላይ የመረጃ ችግር ቢኖርም፣ ደቡብ ኦሞ ዞን ሶስት መቶ ስላሳ ስምንት ሽህ የሚጠጋ ህዝብ ለጉዳት መዳረጉን ከተገኘው በምርመራ ስራው መረጋገጡ ተገልጿል። ተቋሙ ከመጋቢት እስከ መጋቢት ሃያ አምስት በዞኖቹ አካሄድኩት ባለው ጥናት በሶስቱም ክልሎች በተካሄደው የቁጥር ስራ እንደሚያሳው፣ በሁሉም አካባቢወች የተደራጀ መረጃ አለመኖር የድርቁንና የጎርፍ አደጋው የፈጠረውን ግልጽ ስእላዊ መረጃ ወጥ በሆነ መልኩ ማግኘት አልተቻለም። ይሁን እንጅ የቁጥጥር ስራው እስከተከናወነበት ድረስ በድርቁና በጎርፍ አደጋ ምክንያት የሞተ ሰው ማግኘት እንዳልቻለ ጥንቅሩ ያመላከተ ሲሆን፣ የጎርፍና የድርቅን አደጋ ተከትሎ በሚመጡ በሽታወች ሊሞቱ የሚችሉ ሰወች ሊኖሩ እንደሚችሉ ግን አንስቷል። የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በኦሮሚያ፣ በደቡብና በሶማሌ ክልሎች፣ በቦረና፣ በደቡብ ኦሞና በዳዋ ዞኖች አካባቢ በድርቅና ጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረግ ሰብአዊና ቁሳዊ ድጋፍ፣ መሰረታዊ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥና መልሶ የማቋቋም ስራ ያለበትን ደረጃ በተመለከተ አካሄድኩት ያለውን የቁጥጥር ስራ አስመልክቶ ሚያዝያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት መግለጫ ሰጥቷል። በድርቅና ጎርፍ የደረሰው ጉዳት ሲታይ በኦሮሚያ ቦረና ዞን አንድ ነጥብ ሶስትሁለት ሚሊዮን እንስሳት መሞታቸውን፣ በሶማሌ ዳዋ ዞን ሶስት መቶ ስላሳ አምስት ሽህ ገደማ እንስሳት ሲሞቱ፣ አራት መቶ ሃያ ሽህ ገደማ የሚሆኑት አደጋ ላይ መውደቃቸውን እንድሁም በደቡብ ኦሞ ዞን በድርቅና በጎርፍ የሞቱ እንስሳት አርባ ስምንት ሽህ ናቸው ተብሏል። የተጠናቀረው ሪፖርት እንደሚያሳየው ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ እንድሰጥበት ለፌደራል አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ደብዳቤና በስልክ ንግግር ቢደረግም ይሰጥ የነበረው ምክንያት ግን የጨረታ ግዥ ጋር የተያያዘ እንደነበር ተገልጿል። በሌላ በኩል ለዞኑ ይመጣ የነበረው እርዳታ ለማግኘት ሲሉ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ መስጠትና የአካባቢው አመራር ጭምር እርዳታ ለማግኘት ፍላጎት ያሳዩ እንደነበር ማረጋገጡን አስታውቋል። ድርቁን መቀነስ የሚቻል የነበረ ቢሆንም፣ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራው በተገቢው መልኩ ባለማከናወኑ ችግሩን እንዳባባሰው፣ ችግሩ ከተከሰተ ወድህም በመንግስትና በሌሎች የሚመለከታቸው ተቋማት መካከል የነበረው የኮሙዩኒኬሽንና ቅንጅታዊ አሰራር አናሳ መሆን ድርቁንም ይሁን የጎርፍ አደጋውን አባብሶታል ተብሏል።
በደቡብ ለተከሰተው ድርቅ የፌደራል መንግስት ስድስት ጊዜ በደብዳቤ ተጠይቆ ምላሽ አለመስጠቱ በምርመራ ተረጋገጠ
Summarize the following news article into a concise headline.
የትራምፕ ወንድም ልጅ ሜሪ ትራምፕ የፃፉት መጽሃፍ ፕሬዝደንቱን እጅጉን ራስ ወዳድ ሲል ይገልፃቸዋል። አጭበርባሪ ተማሪ ሜሪ፤ አጎቷ ዶናልድ የአገሪቱን ብሄራዊ ፈተና ለሌላ ሰው ከፍለው እንዳስፈተኑ በአድሱ መጽሃፋቸው ላይ ጽፈዋል። ሜሪ፤ ዶናልድ ትራምፕ በአባታቸው ፍሬድ ትልቁ ጥላ ስር እንዳደጉ ይናገራሉ። ሜሪ እንደሚሉት ዶናልድት ትራምፕ ይህን ያደረጉት ራሳቸው ቢፈተኑ ውጤታቸው ለዩኒቨርሲቲ ላያበቃቸው ስለሚችል ነው። አልፎም ሜሪ የሃያ ዘጠኝ አመት ወጣት ሳሉ ስለተክለ ሰውነታቸው ተገቢ ያልሆነ አስተያየት ይሰጧቸው እንደነበርም ጽፈዋል። ለመጽሃፉ እንድሆን የሰጧቸው ሃተታ ላይ ዶናልት ሊተኟቸው የሚፈልጓቸው ነገር ግን ፊት የነሷቸው ሴቶችን በሚያንቋሽሽ ቋንቋ የተፃፈ እንደሆነ ሜሪ አድሱ መጽሃፋቸው ላይ አስፍረዋል። ትራምፕ ትልቁ የሚወዱት ልጃቸውን በመጠጥ ሱስ ሲነጠቁ የነበራቸው አማራጭ ሃብታቸውን ለዶናልድ ትራምፕ አባት ማውረስ እንደነበር አድሱ መጽሃፍ ያስነብባል። ነገር ግን ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዝደንት ከመሆናቸው በፊት ጀምሮ አጥብቀው ይተቿቸው እንደነበር ይታወቃል። የትራምፕ አባት፤ የሜሪ አባት የቤተሰቡን ብር እንዳይወርሱ የቻሉትን ሁሉ ያደርጉ እንደነበር የሜሪ አድሱ መጽሃፍ ያትታል። በወቅቱ ትዊተር ገፃቸው ላይ ለእናት አገሬ ሃዘን አድርሳለሁ ሲሉ ጽፈው ነበር።
ሜሪ ትራምፕ የፃፉት መጽሃፍ ስለ ፕሬዝደንት ትራምፕ ምስጢራት አዝሏል እየተባለ ነው
Provide a news headline based on the following text.
በ ኛው ሳምንት የሊጉ ሶስተኛ ቀን ውሎ ጅማ ላይ አባ ጅፋር ድቻን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። የጅማ አባ ጅፋር ዋና የማጥቃት አማራጭ የሆኑት የመስመር አጥቂወች የወላይታ ድቻን የኋላ መስመር አስከፍቶ ለመግባት በአማካዮቹ ድጋፍ ከሚያገኘው የድቻ የኋላ ክፍል ጋር ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል። ካለፉት አምስት ጨዋታወች ሁለት ነጥቦች ብቻ ያገኙት ወላይታ ድቻወች ጎንደር ላይ ከደረሰባቸው የአንድ ሽንፈት በኋላ ነው ወደ ጅማ የሚያመሩት። ከሜዳቸው ውጭ ምንም ጨዋታ ማሸነፍ ያልቻሉት ወላይታ ድቻወች በሁለት አጋጣሚወች ነጥብ ሲጋሩ አራት ጊዜ በሽንፈት ተመልሰዋል። ጨዋታውን ቻምፒዮኖቹ ሜዳቸው ላይ እንደማድረጋቸውም የኳስ ቁጥጥር ብልጫን ለመውሰድ ጥረት የሚያደርጉ ከሆነም ከመስመር አጥቂወቻቸው ባለፈ የማጥቃት ባህሪ ካላቸው አማካይዮቻቸውም የግብ እድሎችን ሊያገኙ ይችላሉ። ከአፍሪካ መድረክ ሽንፈቱ በቶሎ ማገገም የሚጠበቅበት ጅማ አባ ጅፋር ነገ ማጥቃት ላይ መሰረት ያደረገ የጨዋታ እቅድ እንደሚኖረው ይገመታል። ሁለት የፊት አጥቂወችን መጠቀም ለጀመሩት ወላይታ ድቻወች ግን ወደ ፊት የሚጣሉ ረጃጅም ኳሶች ዋነኛ የግብ እድል መፍጠሪያ መንገዳቸው ሊሆኑ ይችላሉ። እስካሁን ካደረጋቸው ስድስት ጨዋታወች አንዱን ብቻ ሜዳው ላይ ለማድረግ የታደለው አባ ጅፋር አዳማ ላይ ድል ከቀናው ወድህ ሌላ ጨዋታ ማሸነፍ አልቻለም። ዳኛ ጨዋታው በሁለት ሽህ አስር የውድድር አመት ሃያ አራትኛው ሳምንት ላይ አርባምንጭ ከተማ እና ወልድያ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በፕሪምየር ሊጉ ኢንተርናሽናል ዳኛ በአምላክ ተሰማ የሚመራው ይሆናል። ግምታዊ አሰላለፍ ዳንኤል አጀየያሬድ ዘውድነህ ከድር ኸይረድን አዳማ ሲሶኮ ተስፋየ መላኩሄኖክ ገምቴሳ ይሁን እንዳሻው መስኡድ መሃመድድድየ ለብሪ ማማዱ ሲድቤ ኤርሚያስ ሃይሉታሪክ ጌትነትእዮብ አለማየሁ አወል አብደላ ውብሸት አለማየሁ ሄኖክ አርፌጮበረከት ወልደቸርነት ጉግሳ አብዱልሰመድ አሊ ፍጹም ተፈሪ አንዱአለም ንጉሴ ባየ ገዛኸኝ።
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳስ ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ
Write a brief headline summarizing the article below.
ይህ ያሉት ከመቐለ ሃተማ ተወክለው ጎንደር በነበረው የትግራይና የአማራ ህዝብ ምክክር መድረክ የተሳተፉ እናት ናቸው። ህዝባችን ግን እንደዛ አይደለም አማራ የትግራይ ህዝብ ወገን መሆኑ ያውቃል ደማችን አንድ ነውእማልደብቀው ነገር እያለቀስኩኝ ነው የሰማኋቸው እንድህ መሆን ነበረበት ወይ በሚል ቁጭት። የትግራይ ህዝብ ያለ ስሙ ስም አይሰጠው ክፉ መናገር የማይወድ ህዝብ ነው መሪወቻችን እና ህዝቡ ብልህ ባይሆን እኮ አምና ጎንደር በተፈጠረው ነገር ትግራይ ያለ ህዝብ ሰላም አይሆንም ነበር። ችግር ስላለን ግን ልጆቻችን ድንጋይ እንድወረውሩ አንፈልግም ልጆቻችን ታሪክ የሌለው ሞት እንድሞቱ አንፈልግም። ችግራችንም አንድ ነው ጠላታችንም ድህነት ነው። ከተናገርቱእኛ ተጋሩ የፋሲል ዘር የአፄ ቴድሮስ ዘር ነን ኢትዮጵያውያን ነን። በእውነት ስለእውነት የሚኖሩ እናት መሆናቸው ምስክራቸው ብዙ ነው። በሁሉም ላይ ያለ ችግር ነው እኛም ጋር ያለው። ስንት የአማራ ታጋይ ነው በትግራይ መሬት የተቀበረው ስንት ትግራዋይ ታጋይ ነው በጉና ተራራ የተቀበረው አማራ እና ትግራይ አንድ ነው። ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ይጠበቅ ጥያቄአለኝጏዶች።
ልጆቻችን ታሪክ የሌለው ሞት እንድሞቱ አንፈልግም ከመቐለ ተወክለው ጎንደር በነበረው መድረክ የተሳተፉ እናት
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ ሰባት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቀሌ ከተማ ባጋጠማቸው የነዳጅ እጥረት ምክንያት ተንቀሳቅሰው ለመስራት መቸገራቸውን አሽከርካሪወች ተናገሩ። አሁን ችግሩን ለመፍታት የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ባደረገው ጥረት ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ከጅቡቲ እየመጡ በመሆኑ በቅርብ ቀናት ችግሩ እንደሚፈታ ገልጸዋል። የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በበኩሉ ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ከጅቡቲ እየመጡ በመሆኑ ችግሩ እንደሚቃለል አስታውቋል። የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ ክትትልና ቁጥጥር የስራ ሂደት ባለቤት አቶ ብርሃነ ወልደገብርኤል ለችግሩ በሰጡት ምላሽ እጥረት ያጋጠመው የነዳጅ ቦቴወች መግባት ሳይችሉ በመቆየታቸው እንደሆነ ገልጸዋል። የከተማ ታክሲ አሽከርካሪወችም በተመሳሳይ የነዳጅ እጥረቱ ስራቸውን በአግባቡ እንዳይሰሩ ያደረጋቸው መሆኑን ተናግረዋል። ተንቀሳቅሰው መስራት አለመቻላቸው ለችግር እየዳረጋቸው እንደሆነም አመልክተው፤ አገልግሎት የሚፈልገው የከተማው ህብረተሰብ ጭምር በመቸገሩ መፍትሄ እንድሰጣቸው ጠይቀዋል። የታክሲና ባጃጅ ባለ ንብረቶች እንድሁም ህብረተሰቡ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር በመሆን በጥቁር ገበያ የተሰማሩ ህገወጥ ነጋደወችን በማጋለጥ ስርአት ለማሲያዝ የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ የድርሻቸውን እንድወጣም መልእክት ማስተላለፋቸውን ኢዜአ ዘግቧል። በነዳጅ ማደያወች በሃያ አንድ ብር የሚሸጠው አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ አንድ መቶ ብር እየተሸጠ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። የባለ ሶስት እግር ባጃጅ እና የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪወች በነዳጅ እጦት የተነሳ ከሚሰሩበት ጊዜ የማይሰሩበት እንደሚበልጥ ተናግረዋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በመቀሌ ከተማ አሽከርካሪወች በነዳጅ እጥረት ምክንያት መንቀሳቀስ መቸገራቸውን አመለከቱ
Summarize the following news article into a concise headline.
የቻይና ባለስልጣናት አድስ እየተዛመት ባለው ቫይረስ በሁለት ቀናት ውስጥ አንድ መቶ ስላሳ ዘጠኝ ሰወች መያዛቸውን አሳወቁ። ቫይረሱ ተከስቷል የተባለው ውሃን በተሰኘችው ግዛት ሲሆን ቫይረሱ ያለባቸው ሰወች የተገኙት ግን ከግዛቲቱ ውጭ መሆኑ ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል። የአለም ጤና ድርጅት ሰወች በተመረመሩ ቁጥር አዳድስ የበሽታው ተጠቂወች ቁጥር መጨመሩ አይቀርም እያለ ነው። ውሃን ግዛት ዘመድ ጠይቆ የመጣ አንድ የሸንዘን ግዛት ነዋሪ የመጀመሪያ በሽታው ከታየበት ውጭ ያለ የቫይረሱ ተያዥ ሆኗል። ማእከላዊ ቻይና የምትገኘው ውሃን ግዛት ብቻ አንድ መቶ ስላሳ ስድስት ሰወች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ሶስቱም የቫይረሱ ሰለባወች እዛው የሚገኙ ናቸው። የእንግሊዝ የህክምና ባለሙያወች ግን ከሌሎች ባለሙያወችና ከአለም የጤና ድርጅት ጋር ሆነን ባደረግነው ምርምር በቫይረሱ የተያዙ ሰወች ቁጥር መንግስት ከሚለው የላቀ መሆኑን ደርሰንበታል ይላሉ። አለም አቀፉ የጤና ተቋም የበሽታው ምልክት የታየባቸው ሰወች በፍጥነት እንድመረመሩ ጥሪ አቅርቧል። የቻይና ጤና ቢሮ በሽታውን መቆጣጠር የሚቻል ነው ቢልም የበሽታው ምንጭ፣ የመዛመት አቅም እና መከላከያ መንገዶች ገና በውል አለመታወቁ ሁኔታወችን ያከብዳቸዋል ተብሏል። በህክምናው አጠራር ኮሮናቫይረስ የተሰኘውና የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃው ቫይረስ መጀመሪያ የታየው በቻይናዋ ውሃን ግዛት ነው። አድሱ በሽታም ከሳርስ ጋር ተመሳሳይነት አለው እየተባለ ነው።
ቻይና ውስጥ በተከሰተው ቫይረስ በሁለት ቀናት አንድ መቶ ስላሳ ዘጠኝ ሰወች ተያዙ
Provide a news headline based on the following text.
መስከረም አስራ ሶስት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የተጀመረው የስራ ማቆም አድማ ለኛ ቀን ቀጥሎ የዋለ ሲሆን የገዥው ፓርቲ ካድሬወች ዛሬም የንግድ ድርጅቶችን ለማስከፈት ጥረት ሲያድረጉ ቢውሉም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። ነጋደወች የቤት ኪራይ ወጭያቸውን በጋራ እየተባበሩ በመሸፈን እንድሁም ሳምንታዊ እቁብ የሚጥሉትን ሳይቀር እየዘለሉ አድማውን ያደረጉ ሲሆን በተለይ በበባህር ዳር ለተወሰኑ ነጋደወች በስማቸው እየተፃፈ ለሰባት ቀን እገዳ እንደተጣለባቸው በመታወቁ ሁሉም የንግዱ ማህበረሰብ የተጣለው እገዳ እስካልተነሳ ድረስ ሱቃቸውን ላለመክፈት መነጋገራቸው ታውቋል። በጎንደር ባህርዳር አድስ ዘመን ጅጋ እና ሌሎችም ከተሞች በንግዱ ማህበረሰብ ላይ እስራት የንግድ ፈቃድ መሰረዝና ቅጣት የመሳሰሉት መሳፈራሪያወች ቢደረጉበትም ነጋደወች ለማስፈራሪያው ሳይንበረከኩ አድማውን በአንድነት ተግባራዊ አድርገዋል። አብዛኞቹ አማራ ክልል ከተሞች በወታደራዊ ቁጥጥር ስር በመዋላቸው በሌሎችም አካባቢወች የመስቀል በአል በአደባባይ የመከበሩ ጉዳይ አጠራጣሪ ሆኗል። ድርጊቱ ሆን ተብሎ ነጋደወችን ለመከፋፈል የተቀነባበረ በመሆኑ ሁሉም ነጋደወች በአንድነት ከታገደባቸው ነጋደወች ጎን በመቆም አንድነታቸውን መሳየት አለባቸው ሲሉ የነጋደወች ወኪሎች ምክራቸውን ይለግሳሉ። እሁድ ማንኛውም የንግድ ድርጅት ይከፈታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ህዝባዊ እንቢተኝነቱን በመምራትና በማስተባበር እያደረገ ያለው ድጋፍ አስገራሚ መሆኑን ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው ሰወች ገልጸዋል። ከገዥው ፓርቲ ጋር የወገኑ አንዳንድ ድርጅቶች ስራ ለመጀመር ሙከራ ቢያድረጉም በህዝቡ በመወገዛቸው በቂ ደንበኞችን ማግኘት አለመቻላቸውን የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ገልጸዋል። ይህ በእንድህ እንዳለ ገዥው ፓርቲ የመስቀል በአልን ለማደናቀፍ የተለያዩ እርምጃወችን ለመውሰድ መዘጋጀቱን መረጃ እንደደረሳቸው የገለጹት የሃይማኖት አባቶች ዛሬ ከወጣቶች ጋር ባደረጉት ስብሰባ በአሉ በመስቀል አደባባይ እንዳይከበርና በየቤተክርስቲያኑ ብቻ በዝምታና በጸሎት እንድከበር ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ከእዚሁ ጋር በተያያዘ የጎንደርን ህዝባዊ ንቅናቄ ሲመሩ ነበር የተባሉ ሰወች ጎንደር ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በፌደራል ደረጃ መታየት ስላለበት ወደ አድስ አበባ መሄድ አለባቸው ብሎ በመወሰኑ የተወሰኑ ሰወች ወደ አድስ አበባ ሊሄዱ መሆኑ ታውቋል። በአድስ አበባ በአሉ በምን አይነት ሁኔታ እንደሚከበር ግልጽ አይደለም።
የስራ ማቆም አድማው ለአምስተኛ ቀን ቀጥሎአል
Provide a news headline based on the following text.
የደቡበ ሱዳን ስደተኞች እየሞቱ መሆናቸው ተገልጿል ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢወች አስጠልላቸው የሚገኙ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች የእርዳታ እህል በመቋረጡ፣ ህይወታቸው አደጋ ላይ መሆኑንና ለአገርም የደሃንነት ስጋት መደቀኑ ተነገረ። ኮሚሽኑ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም አገኘሁት ባለው መረጃ በምግብ እጥረት ምክንያት በጋምቤላ ብቻ ስላሳ ሰወች መሞታቸውን፣ አምስት አመት ያልሞላቸው ህፃናት ለከፋ ህመም መጋለጣቸውን አስታውቋል። የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ በአካል ንጉሴ፣ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ ስታስተናግድ የአለም አቀፉን ህግ መሰረት በማድረግ ከለላና ጥበቃ የምታደርግ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወድህ ለስደተኞች የሚቀርበው እርዳታ በመቆሙ ቀውስ ተፈጥሯል ብለዋል። የምግብ አቅርቦቱ እንደገና እንድጀመር የኢትዮጵያ መንግስት እየተነጋገርኩበት ነው ቢልም፣ እርዳታው እየቀረበ ባለመሆኑ በኢትዮጵያ የተጠለሉ የውጭ አገሮች ስደተኞች በምግብ እጦት እየሞቱና ህመም ላይ መውደቃቸውን፣ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት አስታውቋል። በጋምቤላ ክልል ከግንቦት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ወር ጀምሮ እርዳታ ያላገኙ ስደተኞች በምግብ እጥረት የተነሳ በሚመጣ ረሃብ ለሞትና ለከፋ ህመም እየተጋለጡ መሆናቸውን፣ አካሄድኩት ባለው ክትትል አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ በተመሳሳይ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ፣ በኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታ ለተረጅወች እየቀረበ ባለመሆኑ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ በጋምቤላ ክልል ውስጥ በካምፕ የሚገኙ ስደተኞች ህይወት አደጋ ውስጥ መውደቁን ገልጾ አፋጣኝ እርምጃ እንድወሰድ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የጋምቤላ ክልል ቢሮ ሃላፊ አቶ አቤል አዳነ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በጋምቤላ የሚኖሩ ስደተኞች በአብዛኛው ከጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን የተሰደዱ ናቸው። ኮሚሽኑ በጋምቤላ ከሚገኙ በሶስት መጠለያ ካምፖች ክትትል ያደረገ መሆኑን የገለጹት አቶ አቤል፣ በርካታ ስደተኞች አደጋ ላይ በመሆናቸው የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ሆኑ አለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች አፋጣኝ መፍትሄ እንድሰጡ አሳስበዋል። በተከሰተው የምግብ እጥረት የተነሳ ከስደተኞች መጠለያ ካምፕ ወጥተው ወደ ማሃበረሰቡ በሚገቡበት ወቅት ለሰላም ችግር መንስኤ መሆናቸው በኮሚሽኑ ሪፖርት የተገለጸ ሲሆን፣ ከመጠለያ ወጥተው በምግብ ስርቆት በመሰማራታቸውና ከቆሻሻ ላይ ምግብ ለማንሳት ሲጥሩ ህይወታቸው ያለፉ መኖራቸውንም አስታውቋል። ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ስደተኞች መካከል ከዘጠኝ መቶ በላይ የሚሆኑት በመጠለያ ካምፕ ውስጥ መሆናቸውን ይነገራል።
በኢትዮጵያ ለአራት ወራት እርዳታ ያልቀረበላቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ህይወት አደጋ ላይ መሆኑ ተነገረ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በተያዘው በጀት አመት በየካቲት ወር ብቻ ስላሳ ሶስት ሽህ ሰባት መቶ አዳድስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። እስከ የካቲት ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ድረስም የተቋሙ አጠቃላይ ደንበኞች ቁጥር አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሽህ ሰባት መቶ ሰማኒያ ሰባት መድረሱ ተገልጿል። በተጨማሪም አንድ መቶ አርባ ሁለት ነጥብ አንድ ኪሎ ሜትር መካከለኛ መስመር እና አንድ መቶ ሰባ አራት ነጥብ አንድ ኪሎ ሜትር ዝቅተኛ መስመር ዝርጋታ የተካሄደ ሲሆን አርባ አምስት ትራንስፎርመሮች መተከላቸውም ተጠቁሟል። የገጠር ከተሞችን እና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ስራም በየካቲት ወር ከተሞችና መንደሮችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል። ከእነዚህ ውስጥም ሶስት ሚሊየን ሰባት መቶ ሃያ አምስት ሽህ አምስት መቶ ያህሉ የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ መሆናቸውን የአገልግሎቱ መረጃ ያመላክታል።
በየካቲት ወር ስላሳ ሶስት ሽህ ሰባት መቶ አዳድስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ
Write a brief headline summarizing the article below.
አንድ መቶ ሚ ብር ተመድቧል በሶማሌ ጅግጅጋ ከተማ ባለፈው አመት ሃምሌ ሃያ ስምንት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸው የወደመባቸውን ዜጐች፣ በአንድ መቶ ሚሊዮን ብር ሊያቋቁም መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል። በግጭቱ ከአራትሽህ በላይ ዜጐች መኖሪያ ቤታቸው መውደሙንና የንግድ ተቋማትና የሸቀጣሸቀጥ መደብሮቻቸውም ከጥቅም ውጭ መሆናቸውን ያስታወሰው የክልሉ መንግስት፤ እነዚህን ተጐጅወች ሃላፊነት ወስዶና ገንዘብ መድቦ ለማቋቋም መወሰኑን ጠቁሟል። ሄጐ በሚል በተደራጀ የወጣት ቡድን አማካይነት በጅግጅጋና በተለያዩ የሶማሌ ክልል ከተሞች ሃምሌ ሃያ ስምንት ተፈጥሮ በነበረው ግጭት፤ ከአራት መቶ ስላሳ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት እንደወደመ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሪፖርት ይገልፃል። የክልሉ መንግስት አሁን የመደበው አንድ መቶ ሚሊዮን ብር የጉዳቱን ሩብ ያህል ቢሆንም ተጐጅወችን ለማቋቋምና መሰረት ለማስያዝ ጠቃሚ ነው ብሏል የክልሉ አደጋ ስጋት አመራርና መከላከል ጽህፈት ቤትት። ለማቋቋሚያነት የተመደበው አንድ መቶ ሚሊዮን ብር በዚህ ሳምንት ለተጐጅወች በነፍስ ወከፍ ይከፋፈላል ተብሏል። የክልሉ መንግስት እስካሁን ለተጐጅወች መሰረታዊ የእለት ጉርስና የቁሳቁስ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱም ተጠቁሟል።
የሃምሌ ሃያ ስምንት የጅግጅጋ ግጭት ተጐጅወችን ክልሉ ሊያቋቋም ነው
Generate a news headline for the following article.
ዘ ኢስት አፍሪካን የተሰኘ ድረ ገጽ ሃምሳ የሚሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኬንያን ድንበር በማቋረጣቸው ምክንያት፣ የኬንያ የጸጥታ አካላት በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን ዘገበ። በኬንያ ሰሜናዊ ሁር ግዛት የሚገኘውን ኢለሬት ፖሊስ ጣቢያን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተቆጣጠሩት የሁለቱ አገሮች ድንበር ለማካለል የቅየሳ ስራ ከተጠናቀቀ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሆነ፣ የኬንያ ፖሊስን ጠቅሶ ድረ ገጹ አስነብቧል። የኬንያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ደቪድ ኦቦነየ ስለክስተቱ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸው፣ ኢትዮጵያና ኬንያ ዘለግ ያለ እድሜ ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸውና ወዳጆች ከመሆናቸው አንፃር ኢትዮጵያውያኑ የከፋ ነገር ያደርሳሉ የሚል እምነት የለኝም፤ በማለት መግለፃቸውን ድረ ገጹ አስነብቧል። ጉዳዩን አስመልክቶ በማሃበራዊ ድረ ገጾች አስተያየታቸውን ያሰፈሩ ሰወች፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የኬንያን ድንበር በማለፍ የገባው በመጭው እሁድ የሚካሄደው ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንድካሄድ አስተማማኝ ለማድረግ ነው ብለዋል። የኢትዮጵያ ሰራዊት ድንበሩን ያቋረጠበትን ምክንያት ያልጠቀሰው ድረ ገጹ፣ የኢትዮጵያ ጦር ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ የኬንያን ድንበር ማቋረጡን አስታውሶ ዘግቧል። ክላሽንኮቭ መሳሪያወችን የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች በአስር ተሽከርካሪወች ተጭነው የኬንያን ድንበር ኪሎ ሜትሮችን ያህል አቋርጠው በመግባት ገዥ ቦታወችን በመያዝ፣ የፖሊስ ጣቢያውን የከበቡ መሆናቸውና በአካባቢው ቅኝት ማድረጋቸውን፣ እንድሁም ፎቶግራፎችን ማንሳታቸውንም እንድሁ ድረ ገጹ አስነብቧል። በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንድሰጡ የተጠየቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ተወልደ ሙሉጌታ ብዙም የተጠናከረ መረጃ የለኝም፤ በማለት ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል። በድረ ገጹ ዘገባ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ስፍራውን እንደሚለቁ ቃል መግባታቸውን ተገልጿል። መንግስት ግን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። በተለይ አልሸባብን የመሳሰሉ ሰርጎ ገቦች የጸጥታ ስጋት እንዳይሆኑ ለማድረግ የተከናወነ ድርጊት መሆኑንም አክለዋል።
የኢትዮጵያ ጦር የኬንያን ድንበር ማለፉ ተዘገበ
Generate a news headline for the following article.
ሶስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ቢቢኤን መስከረም ሁለት ሽህ አስር በኢትዮጵያ የሚገኙ የስኳር ፋብሪካወች በመለዋወጫ እቃ እጦት ስራ ማቆማቸው ተጠቆመ። የስኳር ፋበሪካወቹ የተገጠመላቸው ቦይለር ጥገና እንደሚያስፈልግው የገለጹት የስኳር ፋበሪካው ሰራተኞች፣ በተጨማሪም የተርባይን ግዥ ጥያቄ ቢያቀርቡም የሚመለከተው አካል ምላሽ እንዳልሰጣቸው ሰራተኞቹ አክለው ጠቁመዋል። የቢቢኤን ምንጮች እንደጠቆሙት፣ መተሃራ፣ ፊንጫ እና ወንጅ ስኳር ፋብሪካወች ለጥገና ተብለው ስራ ካቋረጡ ሳምንታት ቢቆጠሩም፣ መንግስት የመለዋወጫ እቃ ማቅረብ ባለመቻሉ ስራ ፈትተው ቆመዋል። የመለዋወጫ እቃወቹ በአብዛኛው ከውጭ የሚገዙ እንደመሆናቸው፣ ሃገሪቱ አሁን ካለባት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እጥረት አንፃር ፋበሪካወቹ የሚያስፈልጋቸውን የጥገና እቃ ማቅረብ አልተቻለም። ሆኖም ምንጮች እንደሚጠቁሙት፣ ኮርፖሬሽኑ ፋብሪካወቹ ለሚያስፈልጋቸው የመለዋወጫ እና የጥገና እቃወች ምላሽ ያልሰጠው በውጭ ምንዛሪ እጥረት የተነሳ ነው። አንድ ኪሎ ስኳር እስከ ስልሳ ብር እየተሸጠ እንደሚገኝ የሚገልጹት መረጃወች፣ መንግስት ለህብረተሰቡ ማቅረብ ያለበትን ያህል ያስኳር ፍጆታ እያቀረበ እንዳልሆነም ከመረጃወች ገለፃ ለመረዳት ተችሏል። በሃገሪቱ የስኳር እጥረት በተከሰተበት በዚህ ሰአት መንግስት ወደ ኬንያ ስኳር መላኩ ተቃውሞ ሲያስነሳበት የከረመ ሲሆን፣ ወደ ኬንያ የተላከው ከአርባ አራት ሽህ በላይ ስኳርም ተረካቢ አጥቶ ሞያሌ ድንበር ላይ ጸሃይ እና ዝናብ እየተፈራረቀበት ይገኛል። የፋብሪካወቹ ሰራተኞች መንግስት የመለዋወጫ እቃ እንድያቀርብላቸው ተደጋጋሚ ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ ምላሽ ማግኘት አለመቻላቸውን ተናግረዋል። ጉዳዩ የሚመለከተው እና ጥያቄ የቀረበለት የስኳር ኮርፖሬሽን ፋብሪካወቹ ላቀረቡለት ጥያቄ ምላሽ ያልሰጠው በምን ምክንያት እንደሆነ የታወቀ ነገር የለም። ሶስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ።
የስኳር ፋብሪካወች በመለዋወጫ እቃ እጦት ስራ አቁመዋል
Write a brief headline summarizing the article below.
ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችን የማሃበራዊ አገልግሎት በመስጠት እንድቋቋሙ ለማድረግ ይረዳል የተባለለት ብሄራዊ የማሃበራዊ ጥበቃ ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ለረዥም አመታት መዘግየት፣ አግባብ እንዳልሆነ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄ አቀረቡ። ረቂቁ አዋጁ ከተዘጋጀ አራት አመታት ቢሆነውም፣ ጸድቆ ወደ ስራ መግባት አለመቻሉን በመጥቀስ የሴቶችና ማሃበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ትኩረት እንዳልሰጠው ማሳያ ነው ሲሉ፣ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተናግረዋል። ረቂቁ ከተዘጋጀ በኋላ ጸድቆ ወደ ስራ መግባት ሲገባው ይህን ያህል ጊዜ መቆየቱ ተገቢነት የሌለው በመሆኑ፣ አፋጣኝ ምላሽ ሊያገኝ እንደሚገባ፣ ወይዘሮ እየሩሳሌም ሌዊ የተባሉ የምክር ቤት አባል ጠይቀዋል። የአዋጁ መዘግየትን በሚመለት የተጠየቀው፣ ቋሚ ኮሚቴው የሴቶችና ማሃበራዊ ጉደይ ሚኒስቴር ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ እናቶች፣ ከህፃን ልጆቻቸው ጋር መልሶ ለማቋቋም የተዘረጋውን አሰራር በተመለከተ የተደረገ የክዋኔ ኦድት ላይ ሃሙስ ታሃሳስ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ውይይት በተደረገበት ወቅተ ነው። በውይይቱ ላይ የፌደራል ዋና ኦድተር ወይዘሮ መሰረት ዳምጤ ይህ ረቂቅ አዋጅ ከሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ በዝግጅት ላይ እንዳለ ቢነገርም፣ ጸድቆ ወደ ስራ እንዳልገባ በመግለጽ የተዘጋጀውን ረቂቅ አዋጅ ቋሚ ኮሚቴው እገዛ አድርጎበት እንድጸድቅ ጠይቀዋል። ረቂቅ አዋጁ ጎዳና ላይ ለወጡ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ፣ ከውጭ አገር በሚገኝ ገቢ ላይ ብቻ የተንጠለጠለ እንዳይሆን የሚረዳ መሆኑን፣ የሴቶችና ማሃበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋየ ተናግረዋል። ሚኒስትሯ አዋጁ ጸድቆ በስራ ላይ ቢውል ዜጎች ለባሰ ችግር ሳይጋለጡና ወደ ሜዳ ሳይወጡ ችግሩን ለመቅረፍ የሚያግዝ በመሆኑ፣ ፓርላማው እገዛ ያድርግልን፤ ሲሉ ጠይቀዋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ክርስቲያን ታደለ አዋጁ እንድጸድቅ ከካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ጋር በመሆን ክትትል መደረግ እንዳለበት ተናግረዋል። ወደ ስራ ሲገባ ማሃበራዊ ሃላፊነትን በተለይ የግሉ ዘርፍ በዘፈቀደ ሳይሆን፣ በተዘረጋ ሲስተም ከሚያገኘው ትርፍ ላይ የተወሰነ ፐርሰንት እየተቆረጠ ወደ ፈንዱ እንድገባ የሚደረግበት አሰራርን የያዘ ነው። ይሁን እንጅ አዋጁ ሊጸድቅ ያልቻለው አገሪቱ ባለፉት አመታት ካሳለፈቻቸው አስቸጋሪ ጊዜያት ጋር ተዳምሮ፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሌሎች ረቂቅ አዋጆች ጋር ወረፋ በመጠበቅ ላይ በመሆኑ ጭምር እንደሆነም ተናግረዋል።
ጎዳና የወጡ ዜጎችን ህይወት ይታደጋል የተባለለት ረቂቅ አዋጅ ለአመታት አለመጽደቁ ጥያቄ አስነሳ
Provide a news headline based on the following text.
አለም አቀፉ የፍልሰቶች ድርጅት አይኦኤም እ ኤ አ በሁለት ሽህ ብቻ ሶስት አራት መቶ ስደተኞች ህይወታቸውን እንዳጡ አስታውቋል። የአብዛኞቹ ስደተኞች መዳረሻ አሜሪካ ስትሆን፣ እ ኤ አ በሁለት ሽህ በአሜሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ቁጥር አርባ ስድስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ነበር። አገሮች የሚያስተናግዱት የስደተኛ ቁጥር ከህዝብ ቁጥራቸው አንፃር ሲታይ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የህዝባቸው ሰማኒያ ስምንት ነጥብ አራት በመቶ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው። እ ኤ አ በሁለት ሽህ የነበሩት ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ስደተኞች ከጠቅላላው የአለም ህዝብ ሶስት ነጥብ ሶስት በመቶ እንደሚሆን መረጃወች ያሳያሉ። አርባ ሚሊዮን የሚሆኑ የአለም ህዝቦች ደግሞ ድንበር ባያቋርጡም በተለያዩ አጋጣሚወች የሚኖሩበትን አካባቢ እንደቀየሩ፣ ግማሽ ያህሉ በግጭትና በእርስ በርስ ጦርነት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ መሆኑን ሪፖርቱ ያሳያል። አርባ ስምንት በመቶ የሚሆኑ ስደተኞች ሴቶች መሆናቸውን፣ አማካዩ የስደተኞች እድሜም ስላሳ ዘጠኝ መሆኑን የአይኦኤም አኀዝ ያመለክታል። ቀጥሎ የምትመጣው ጀርመን ደግሞ በተመሳሳይ አመት ውስጥ ሚሊዮን ስደተኞችን፣ ሩሲያ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን፣ ሳኡድ አረቢያ አስር ነጥብ ሁለት ሚሊዮን፣ እንግሊዝ ስምንት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ስደተኞችን ተቀብለዋል። እ ኤ አ ሁለት ሽህ ላይ አንድ መቶ ሃምሳ ሚሊዮን የነበረው የአለም የስደተኞች ቁጥር በ አመታት ውስጥ ወደ ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን አድጓል። የአለም ህዝብ ቁጥር መጨመርን ተከትሎ የሚያሻቅበው የስደተኞች ቁጥር እ ኤ አ በሁለት ሽህ የነበረው የስደተኞች ቁጥር እ ኤ አ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ከነበረው በሶስት እጥፍ በልጧል። በኩዌትም ሰባ ሶስት ነጥብ ስድስት በመቶ የሚሆኑት ሰወች ስደተኞች መሆናቸውን የአይኦኤም ያሳያል።
የስደተኞች ቁጥር ወደ አንድ መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ከፍ ብሏል
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ግንቦት ሃያ አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ሃገራት እና አጋር አካላት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ለትውልድ የሚተላለፈውን አረንጓደ አሻራ የማሳረፍ ጉዞ እንድቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ለኮንፍረንሱ በቪድዮ ባስተላለፉት መልእክት የስቶኮልም ኮንፈረንስ ልማትን ከአካባቢ ጥበቃ ጋር ያወዳጀ የመጀመሪያው ኮንፈረንስ እንደሆነ አንስተዋል። ኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ ላይ በርካታ ስራወች መስራቷንና አሁንም እየሰራች እንደምትገኝ ያነሱ ሲሆን፥ ለአብነትም በፈረንጆቹ ሁለት ሽህ ተግባራዊ መደረግ የተጀመረውን የአረንጓደ አሻራ መርሃ ግብርን ጠቅሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ሃገራት ከተፈጥሮ ጋር ያላቸው መስተጋብር አካባቢን በማይጎዳ እና አለም አቀፉን የአካባቢ ጥበቃ ስምምነት መርህወች ባከበረ መልኩ መሆን እንዳለበት አሳስበዋል። ጤናማ አለም እንድኖረን ተባብረን በአንድነት በመቆም መስራት ግድ ይለናልም ነው ያሉት። አለም አቀፉን የአካባቢ ጥበቃ ስምምነት መርህወችንም አክብረን ለተግባራዊነቱ መስራት እንደሚገባም ጠቁመዋል። በቀጣይም ሃገራት የአካባቢ ጥበቃ እና የአለማችንን ጤንነት ከመጠበቅ አንፃር ሃላፊነት ወስደው እንድተገብሩ ኢትዮጵያ በጀመረችው የአረንጓደው አሻራ የልማት ጉዞ ላይ ተካፋይ እንድሆኑ ጥሪ አቅርበዋል። እያጋጠሙን ያሉትን ፈተናወች ለመፍታት በበኩላችን ምን ተወጥተናል በቀጣይስ በሃገር እና በተቋም ደረጃ የአካባቢ ጥበቃ ላይ ለመስራት ምን አስበናል በሚሉት ጉዳዮች ላይ መስራት ይኖርብናል ነው ያሉት። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ስዊድን እና ኬንያ በጋራ ስቶኮልም ፕላስ ሃምሳ የተሰኘውን ኮንፈረንስ በማዘጋጀታቸው አድናቆታቸውን ገልጸዋል። ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ሃገራት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የአረንጓደ አሻራ መርሃ ግብር ጉዞ እንድቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ
Create a short title for the given news content.
ግብርና ሚኒስቴር ከሁለት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት የሚጠይቅ አድስ አገር አቀፍ የምግብ ደሃንነትና ጥራት ስትራቴጅ ይፋ አደረገ። ትልቁ የበጀት ክፍል ሰማኒያ ዘጠኝ በመቶ ያህል የሚሆነው የምግብ ደሃንነትና ጥራት፣ አስተዳዳርና ቁጥጥር አሰራሮችን በተቀዳሚ የግብርና ምርቶች ላይ ለማጠናከርና የህዝቡን ጤና ለማስጠበቅ የሚረዳ መሆኑ ተገልጾ፣ ከዚህ በተጨማሪም ተወዳዳሪ የንግድ ስርአትና የገበያ ትስስርን ለመፍጠር የሚያስችሉ አሰራሮችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚውል ነው ተብሏል። በተመሳሳይ ሌላው አንድ በመቶ ወጭ የተቀዳሚ የግብርና ምርቶችን ደሃንነትና ጥራትን ለማስጠበቅ፣ የባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅት ለማጠናከር፣ እንድሁም አስፈላጊውን ሃብት በዘርፉ ለማዋል እንደሚውል ሰነዱ ይጠቁማል። የተቀዳሚ የግብርና ምርቶችን ደሃንነትና ጥራት ማስጠበቅ አስፈላጊነትን ለማስተዋወቅና በማሃበረሰቡ ዘንድ ለማስረጽ፣ ዘርፉን የተመለከቱ ጥናቶችን እንድሁም የቴክኖሎጅ የምርምር ግኝቶችን ተግባር ላይ ለማዋልና የእውቀት ሽግግር ለማካሄድ በጀት መመደቡ ታውቋል። በተለይ ደግሞ ከምግብ ደሃንነት ጋር ተያይዞ ሰፊ ክፍተቶች እንዳሉ የገለጹት አማካሪው ከዚህ ቀደም የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች፣ የተለያዩ ቅመማ ቅመሞችና ጥራጥሬወች ሲላክላቸው የነበሩ አገሮች አሁንም ተመላሽ እያደረጉ በመሆናቸው ገበያ እየታጣ መሆኑን አስረድተዋል። የትግበራ ጊዜው ሰባት አመታት እንደሆነና የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣንና የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በዋናነት የሚያስፈጽሙ ተቋማት መሆናቸውን ቅዳሜ ሚያዝያ አምስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በስካይላይት ሆቴል ስትራቴጅው ይፋ ሲደረግ ተገልጿል። ስትራቴጅው አምስት ዋና ዋና ግቦችን የያዘ ሲሆን፣ ከሁለት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት እንደሚያስፈልገው፣ ከግብርና ሚኒስቴር የተገኘው ሰነድ ያሳያል። ከአጠቃላይ በጀቱ አንድ በመቶ የሚሆነውን የምግብ ደሃንነት የተመለከቱ የህግና ተቋማዊ ማእቀፎች ለመቅረጽ፣ ለማጠናከርና ለማስፈጸም የሚውል ነው ተብሏል። ስትራቴጅውን ያቀረቡት በግብርና ሚኒስቴር የምግብ ጥራትና ደሃንነት አማካሪ አቶ ቴወድሮስ ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች ጥራትና ደሃንነታቸው ባለመጠበቁ ምክንያት ተመላሽ እየተደረጉ ነው። የስትራቴጅውን አስፈላጊነት በተመለከተ በሰነዱ ላይ የቀረበው ትንታኔ ኢትዮጵያ በተመረጡ ሰባት የግብርና የወጭ ንግድ ምርቶች ደሃንነትና ጥራት ለማረጋገጥ ስላሳ ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት ብታደርግ፣ በአመት ተጨማሪ አንድ ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ዶላር ከወጭ ንግድ ማግኘት እንደምትችል ተጠቅሷል።
ግብርና ሚኒስቴር የምግብ ደሃንነትና ጥራት ስትራቴጅ ይፋ አደረገ
Write a brief headline summarizing the article below.
ባህር ዳር፡ መስከረም ስላሳ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር አንድ መቶኛው የኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን በመስማቱ መደሰቱን ገልጿል፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለኢትዮጵያ ህዝብም የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፏል። ኤምባሲው ለሰላምና አለማቀፋዊ ጥምረት ባረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ እና ከኤርትራ ጋር የነበረውን የድንበር ቅራኔ ለመፍታት በሄዱት ርቀት አሸናፊ መሆናቸው እንዳስደሰተው ነው የገለጸው። ሽልማቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሪነት ዘመናቸው እያስመዘገቡ ላለው ስኬት ማሳያ መሆኑንም ኤምባሲው አመልክቷል። የደሞክራሲ መርሆወችን ለመተግበር፣ አካታች ልማት ለማምጣት፣ የፖለቲካ ምሃዳሩን ለማስፋት፣ የመገናኛ ብዙሃን ነፃነትን ለማረጋገጥና እስረኞችን ለመፍታትና የምጣኔ ሃብት ሽግግር ለማምጣት ዶክተር አብይ ያሳዩትን ቁርጠኝነትም አድንቋል። አሜሪካ የኢትዮጵያን ህዝብና መንግስት በመደገፍ ደሞክራሲያዊ ስርአትና ብልጽግና እንድኖር እንደምትደግፍም ኤምባሲው አስታውቋል።
የአሜሪካ ኤምባሲ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የደስታ መግለጫ አወጣ።
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ሰላም፣ አንድነትና ልማት ለማረጋገጥ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና እንደምትደግፍ የሃገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልእክተኛ ሽየ ቢንግ ተናገሩ። የአሜሪካ ሃላፊነት የጎደለው የገንዘብ ፖሊሲ በግልጽ የእነዚህን ሃገራት የእዳ ችግር እንደሚያባብሰውም ተናግረዋል። ሳኡድ አረቢያ እና ኢራን ግንኙነታቸውን የሚያሻሽሉበትን ፍኖተ ካርታ እና የጊዜ ሰሌዳን ለይተው አውቀዋል፣ ይህም ትብብራቸውን ወደፊት ለመቀጠል ጠንካራ መሰረት የሚፈጥር እና በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ላይ አድስ ገጽ የከፈተ መሆኑንም ተናግረዋል። ውይይታቸውና ስምምነቱ የቀጣናው ሃገራት አለመግባባቶችን በመፍታት መልካም ጉርብትና በውይይት እና በመመካከር እንደት መፍጠር እንደሚችሉ ጥሩ ማሳያ ነው ብለዋል። ሃገራት በሰብአዊ መብት እና ደሞክራሲ ሽፋን በሌሎች ሃገራት ሏላዊነት እና የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ላይ የሚደያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ቻይና አጥብቃ እንደምትቃወምም ልዩ መልእክተኛው ተናግረዋል። በዚህም የአለም ባንክ እና የአይ ኤም ኤፍ ትልቅ ባለድርሻ እንደመሆናቸው መጠን ሃላፊነታቸውን ወስደው ትልቁን ሚና መጫወት እንዳለባቸውም ተናግረዋል። የአፍሪካ ሃገራትን እዳ በተመለከተ በሰጡት አስተያየት፥ ከአለም አቀፍ ተቋማት እና ጥናቶች የተገኙ መረጃወች እንደሚያሳዩት የአፍሪካ ሃገራት እዳ በዋናነት ከምእራባውያን የግል አበዳሪወች የተያዘ ቦንድ መሆኑን አንስተዋል። ከጅምሩ ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካውያን ብላ መነሳቷና በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ለተከሰተው የሰላም እጦትም ሰላም ለመሻት የሄደችበትን መንገድ ያለ ማወላወል በራሷ መወሰኗ ኢትዮጵያውያን ልዩነታቸውን በራሳቸው በድርድርና በውይይት ለመፍታት ምን ያሃል ጥበብ እንዳላቸው ያሳየ ነው ብለዋል። የአሜሪካ ዶላር መጨመርም ለአፍሪካ ሃገራት የእዳ አገልግሎት ሸክም መሆኑንም ነው የገለጹት። እንድሁም የእዳ ስረዛ ስምምነቶችን ተፈራርማ ከ የአፍሪካ ሃገራት ጋር የእዳ ስረዛ ላይ ስምምነት ላይ መድራሷንም አንስተዋል።
የኢትዮጵያውያንን ሰላም፣ አንድነትና ልማት የማረጋገጥ ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና ትደግፋለች የሃገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ የመንግስትና የግል የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢወች ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን መድረሱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ ስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ። በመንግስትና በግል አጋርነት በተሰራ ማስፋፊያ ስድስት ነጥብ ሶስት ሜጋዋት አይቲ ሎድ የመሸከም አቅም ያለው የዳታ ማእከል መገንባቱን ጠቅሰው ይህም ድጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳለው ነው ያነሱት። የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና በበኩላቸው የድጅታል ኢትዮጵያ ሁለት ሽህ ሃያ አምስት ለማሳካት በጤናው ዘርፍ፣ ስማርት ሲቲ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ ግብር፣ በፍትህ የተለያዩ ስራወች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል። በመድረኩ በነበረው የፓናል ውይይት ላይ የተሳተፉት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ በግልና በመንግስት የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢወች የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን መድረሱን ተናግረዋል። ድጅታል ኢትዮጵያ እውን ከማድረግ ጎን ለጎን ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳሬክተር ትእግስት ሃሚድ ናቸው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በሁለት ሽህ በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚወች ቁጥር ሚሊየን የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት አርባ አንድ ሚሊዮን መድረሱን ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ዶክተር እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊወች በተገኙበት ድጅታል ኢትዮጵያን ለማሳካት የተከናወኑ ተግባራትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫወች ላይ ውይይት ተደርጓል። የፖሊሲ ማሻሻያወችን በማድረግ የድጅታል ክፍያን ማሳደግ የተገነባውን መሰረተ ልማት እሴት እንድጨምር ማድረግ የተቻለበትን አሰራርም ማንሳታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የአድስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ በመሬት፣ በግንባታ ፈቃድ፣ በወሳኝ ኩነትና ሌሎች ዘርፎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማሳለጥ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅሰዋል።
በኢትዮጵያ የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን ደርሷል ተባለ
Provide a news headline based on the following text.
አቢሲኒያ ባንክ የስምንት ሚሊዮን ብር እርዳታ ሰጥቷል በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ለተለያዩ የንግድ ዘርፎች የብድር ወለድ ቅናሽ ሲያደረግ የቆየው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ አደረገ። የኮሮና ወረርሽኝ ከተከሰተ ጊዜ ወድህ ለየት ባለ መልኩ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የሚገልጸው የባንኩ መረጃ፣ ይህንን የአይነት ድጋፍ በሁሉም አካባቢወች በሚገኙ አራት መቶ ሰማኒያ ቅርንጫፎች አማካይነት ለእነዚህ በጡረታ ላይ ለሚገኙ የሃብረተሰብ ክፍሎች እንድደርስ ማድረጉን ገልጿል። ንብ ኢንተርናልናል ባንክ በአለም እንድሁም በአገር አቀፍ ደረጃ የተንሰራፋው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን ጉዳት በመመልከት በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች የተሰማሩ ደንበኞቹን ለመደገፍ ተጨማሪ የብድር ወለድ ቅናሽ ማድረጉን ያመለከቱት ፕሬዚዳንቱ፣ በወጭ ንግድ መስክ ከተሰጡ ብድሮች በቀር በሁሉም የንግድ መስኮች ላይ ቅናሽ እንደተደረገ አስታውቀዋል። ባንኩ በቅርቡ በመላው አለምና በአገራችንም ጭምር የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ አስመልክቶ ሃብረተሰቡና የድርጅቱ ሰራተኞች ራሳቸውን እንድጠብቁ ይረዳ ዘንድ የግንዛቤ ማስጨበጫወችን በቴሌቪዥን፣ በሬድዮና እንድሁም በተለያዩ ማሃበራዊ ሚድያወች ማስታወቂያወቹን አሰርቶ እያስተላለፈ እንደሚገኝም የባንኩ መግለጫ ያመለክታል። የኮሮና ቫይረስ ከመከሰቱ በፊት እስከ አራት ነጥብ አምስት በመቶ የወለድ ቅናሽ አድርጎ የነበረው ባንኩ፣ ከግንቦት ሃያ አራት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ ለሶስት ወራት የሚቆይ ቅናሽ ለሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የሶስት በመቶ ቅናሽ አድርጓል። ንብ ባንክ ማሃበራዊ ሃላፊነቱን ከመወጣት አንፃርም ወረርሽኙ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመከላከል ለሚረገው ጥረት አምስት ሚሊዮን ብር ለብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ መለገሱንና ቫይረሱን በሚገባ ለመከላከል ይረዳ ዘንድ የሃብረተሰቡን ግንዛቤ ለመጨመር በአድስ አበባ በአስሩም ክፍለ ከተሞች የጥንቃቄ መልእክቶች እንድተላለፍ ማድረጉንም የባንኩ መረጃ ያመለክታል። ቀደም ሲል ለባንክ መተማመኛ ሰነድ ሌተር ኦፍ ክሬድት ማራዘሚያ የሚያስከፍለውን ኮሚሽን ሙሉ በሙሉ ያነሳ ሲሆን፣ በቀጥታ ገንዘብ ክፍያ አማካይነት እቃ ለሚያስገቡ ደንበኞች ይከፈል የነበረውን የአገልግሎት ክፍያ ማራዘሚያም በሃምሳ በመቶ ቀንሷል። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመቀነስ በሚደረገው ርብርብ የአቢሲኒያ ባንክ ሰራተኞችም ከወርሃዊ ደመወዛቸው በማሰባሰብ በአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችንና የምግብ እህሎችን በመግዛት በቀጥታ የቫይረሱ ተጋላጭ የሆኑ የሃብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት፣ ድጋፍ በማድረግ ማሃበራዊ ሃላፊነታቸውን ተወጥተዋል ብለዋል። የአትክልት፣ የአበባና ፍራፍሬ እርሻ ኢንቨስትመንቶችን በተመለከተም ባንኩ ከዘርፎቹ ማግኘት የሚገባውን ትርፍ በመተው የወለድ ተመኑ ላይ ቅናሽ በማድረግ በመደበኛ የተቀማጭ ገንዘብ ላይ በሚታሰብ የሰባት በመቶ ወለድ ብቻ እንድከፍሉ ማድረጉ ይታወሳል። ይኸውም ባንኩ በሁሉም አካባቢወች ተደራሽነቱን በማስፋት በባንኪንግ ኢንዱስትሪው ውስጥ የገበያ ድርሻውን ለማሳደግ በሂሳብ አመቱ አንድ መቶ አርባ ቅርንጫፎችን በመክፈት እ ኤ አ እስከ ግንቦት ስላሳ አንድ ቀን ሁለት ሽህ ሃያ ድረስ አጠቃላይ የቅርንጫፎቹን ቁጥር አራት መቶ ሰማኒያ ከማድረሱም በተጨማሪ፣ አማራጭ የገበያ ማስፋፊያ ስራወችንም እየተገበረ ይገኛል ብሏል።
ንብ ባንክ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ በማድረግ ለንግድ መስኮች ድጋፉን አሳይቷል
Write a brief headline summarizing the article below.
ሶስት መቶ ስላሳ አንድ ወደምስራቅ ተመልከቱ የሚለው ቃል ሰማያዊ መልእክት እንዳለው አውቃለሁ። ሙስጠፌ የኢትዮጵያዊ ወገንተኝነቱን አልፎም ሶማሌን ጨምሮ የሃበሻን ወገንተኝነቱን ሳይደብቅ የስብእናንና ዩኒቨርሳሊዝምን እንድናስተውል የሚረዳንን ፍልስፍናውን ነው በልበ ሙሉነት እየነገረን ያለው። ይህን ቃል የሱማሌው ክልል ምሁርና በማህበረ ገጽ ጸሃፊ ሙክታሮቪች ኢስማኖቪች ሙክታር ኡስማን ወደምስራቅ ተመልከቱ የተባለው አለአግባብ እንዳልሆነ የገለጸበትን ጽሁፉን ስመለከት በዚህ በሱማሌ ክልል ያሉ ምሁራንን እይታ ለአንድ አፍታ ሳስብ እጅግ ገረመኝ። አለም አቀፋዊ የሆኑ የድሞክራሲና የሰበአዊ መብት ተንታኝ የሚሆኑ ግን ከሰፈር ጉሮኖ ያልወጡ ኩርንችት አሳቢወችን በምናስብ ጊዜ እጅግ ያሳዝነኛል። ሰሞኑን በኤል ቲቪ ቀርበው ብዙወችን በሚያስደምም ሁኔታ ሲናገሩ የታዩት የብራስልሱ መሃመድ ሃሰን ከምሁርነትም በላይ ከልጅነት ጀምሮ ብዙ ነገሮችን በማስተዋል የኖሩና አንባቢ የብዙ ልምድ ባለቤት እንደሆኑ ታዝበናል። እንግድህ ምሁር ጠፍቶ አይመስለኝም ችግሩ ምሁርና በነፃ የሚያስቡ በዚህ ክልል እንደ ጠላት ስለሚታዩ እንጅ። ሰሞኑን ታየ ደንዷ እውነትን በመናገሩ ምን ያህል ዛቻና የጥላቻ ዘመቻ እየተካሄደበት እንደሆነ እያስተዋልን ነው። ከዚህ ቢት ሌላ በእድሜ ከመሃመድም የተለቁ ምን አልባትም በአረጋዊነት ምድም ያሉ እንድሁ ከዚህ ክልል የሆኑ ሰውን ስለኢትዮጵያዊነት የተናገሩትን አጋርቻችሁ ነበር። ይሄ ትልቅ ተሰፋ ነው በአሁኑ ወቅት ከሁሉም ክልሎች ይልቅ የሰሱማሌ ክልል በምሁሮች መመራት ብቻም ሳይሆን መሪወቹ በሙሉ በወያኔ ዳረጎትና የአስታሰብ ባርነት ያደጉ ሳይሆን በነፃ ተፎካካሪነት እውቀትን ከተለያዩ አለማት የቀሰሙና ስለህዝባቸው የሚቆጩ ናቸው። አገር የምትፈርሰው በወሮበሎች ጥፋት ሳይሆን በአዋቂወች ግደሌሽነትና ዝም ባይነት አልፎም አድር ባይነት ነው ቅዱስ እግዚአብሄር ማስተዋሉን ይስጠን አሜን ሰርጸ ደስታ ሶስት መቶ ስላሳ አንድ።
ወደምስራቅ ተመልከቱ የሱማሌ ክልል ምሁራን ለኢትዮጵያ አንድነት ሰርጸ ደስታ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት በጀት አመት ከእቅዱ በላይ አንድ መቶ ሁለት ነጥብ ዘጠኝ በመቶ በማሳካት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን አጠቃላይ ትርፍ ማግኘት መቻሉን አስታወቀ። በባንኩ አገልግሎት ላይ በቅርቡ የተከሰተው የሲስተም መቆራረጥ ዳግም እንዳያጋጥም እየተሰራ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ ከስድስት ወር በኋላ ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደሚፈታ ተናግረዋል። ባንኩ ለልማት ድርጅቶች ብድር ሲሰጥ በገንዘብ ሚኒስቴር ዋስትና ስለሆነ ለባንኩ የሚያሰጋ እንዳልሆነ ገልጸዋል። ብድር የሚወስዱትም በብዛት መሃል አገር ውስጥ ያሉ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ አንዳንድ ብድር ያልመለሱ ቢኖሩም በፕሮጀክት ሂደት ላይ በመሆናቸው መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ባጫ ጊና በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ የባንኩን የሁለት ሽህ አመተ ምህረት በጀት አመት አፈፃጸም አስመልክተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ባንኩ ከእቅድ በላይ ትርፍ ማግኘት የቻለው ከእቅድ በላይ ብድር መሰጠት በመቻሉ ነው። እንደ ፕሬዚዳንቱ ገለፃ፤ ለባንኩ ሰራተኞች የሚደረገው የደመወዝና ጥቅማጥቅም ጥናት ተጠናቆ የቦርዱን ውሳኔ እየጠበቀ ነው። በበጀት አመቱ ሰባት መቶ ሃያ አምስት ሽ የሞባይል እና ሽ የኢንተርኔት ባንኪንግ ተጠቃሚወች ማፍራት ችሏል። በደመወዝና ጥቅማ ጥቅም የለቀቁ ሰራተኞች ቢኖሩም እንደገና ለመመለስና ያሉትንም ለማቆየት የሚያስችል የደመወዝ ስኬል ማስተካከያው እንድጠናቀቅ እየተሰራ ነው። የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ ሃምሳ ሰባት ቢሊዮን ብር እንድሰረዝለት መጠየቁን ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ ገንዘብ የተበደረ አካል እንድሰረዝለት ስለተጠየቀ ይሰረዛል ማለት አይደለም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል። አድስ ዘመን ነሃሴ ሁለት ሽህ ዋለልኝ አየለ።
ባንኩ በበጀት አመቱ ከእቅድ በላይ አፈፃጸም አስመዘገበ
Create a short title for the given news content.
ከንግድ ባንክ የተበደረው ከሁለት መቶ ቢሊዮን ብር በላይ ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ባለፉት አስርት አመታት ላከናወናቸው የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድሮ መመለስ ያልቻለው የተከማቸ እዳ፣ ከፊሉ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድዛወር መንግስት መወሰኑ ታወቀ። በውሳኔው መሰረት የኤሌክትሪክ ሃይል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ አማራጮች ተበድሮ ለመክፈል ካልቻለው የተከማቸ እዳ ውስጥ የተወሰነው ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድተላለፍ፣ የተቀረው እዳም ደረጃ በደረጃ የመክፈል ሃላፊነት ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንደሚተላለፍ ለማወቅ ተችሏል። ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው አንድ ከፍተኛ ሃላፊ እንዳስረዱት፣ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድዘዋወር የተወሰነው እዳ በቀጥታ ከባንኩ የተወሰደ ብድር ባለመሆኑ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር የሚተላለፍ እንደሆነ፣ በዚህ መንገድ የሚስተናገደው እዳም ለባንኩ የሚከፈል ሳይሆን መንግስት በኤሌክትሪክ ሃይል ውስጥ የሚኖረው አድስ የኢንቨስትመንት ድርሻ እንድሆን መወሰኑን ገልጸዋል። ይህ የሆነበትም ምክንያት የተወሰነው የኮርፖሬሽኑ እዳ መንግስት ከተለያዩ የገንዘብ ምንጮች ያገኘውን የልማት ፈንድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመልሶ ማበደር እንድያስተዳድር በሰጠው ሃላፊነት መሰረት፣ ኤሌክትሪክ ሃይል የተበደረው በመሆኑ ነው። የተቀረውና በቀጥታ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንድ ተበድሮ ያልተከፈለው እዳ ሃያ በመቶውን የመክፈል ሃላፊነት፣ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር ደረጃ በደረጃ እንድዘዋወር እንደተወሰነም ጠቁመዋል። ኤሌክትሪክ ሃይል ከባንኩ ያገኘው ቀጥታ ብድሮች የመክፈያ ጊዜ መንግስት በተለያዩ ወቅቶች ባሳለፋቸው ውሳኔወች በተደጋጋሚ የተራዘሙ በመሆኑ፣ ይኸውም በዋናው ብድር ላይ የሚከፈለውን የወለድ ክፍያ በማናሩ አጠቃላይ የእዳ መጠኑን ከፍተኛ እንዳደረገው ተገልጿል። በዚህም ምክንያት እዳውን መክፈል እንዳልቻለ፣ ከዚህ በተጨማሪም ከአገር ውስጥ ብድር በላይ የሆነ የውጭ ብድር የመክፈል ሃላፊነት ያለበት በመሆኑ የተከማቸ መሆኑን ሃላፊው ገልጸዋል። የመንግስት ልማት ድርጅቶች ላለፉት በርካታ አመታት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልመለሱት የእዳ መጠን ወለድን ጨምሮ አራት መቶ ሃያ አምስት ቢሊዮን ብር እንደሆነ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከጥቂት ወራት በፊት ያወጣው የአገሪቱ አጠቃላይ እዳ የሚዘረዝር ሰነድ ያመለክታል። ከዚህ ውስጥ ከሃምሳ በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ሲሆን፣ ከተቀረው የእዳ መጠን ውስጥ አብዛኛው የሚመለከተው የስኳር ኮርፖሬሽንንና የባቡር ኮርፖሬሽንን እንደሆነ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። የገንዘብ ሚኒስቴር የኤሌክትሪክ ሃይልን እዳ የመክፈል ሃላፊነት እንድወስድ መወሰኑ በቀጣዮቹ አመታት የሚኖረውን የመንግስት ወጭ እንደሚያንርና የዋጋ ንረት በኢኮኖሚው የማስከተል አቅም እንዳለው ሪፖርተር ያነጋገራቸው ባለሙያወች የገለጹ ሲሆን፣ ይኼንን አለማድረግ ደግሞ የኢትዮጵያ የንግድ ባንክን ጤናማነት እንደሚጎዳው አስረድተዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ከንግድ ባንክ የተበደረው የተወሰነ እዳ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድተላለፍ ተወሰነ
Provide a news headline based on the following text.
የመንግስት ተቋማትን ልማዳዊ የግዥ ስርአት በኤሌክትሮኒክ የታገዘ ስርአት ለመዘርጋት የሚያስችል የስትራቴጅ እግድና መተግበሪያ ይፋ ሆነ። የኤሌክትሮኒክ ግዥን መተግበር የሚያስችለው ሶፍትዌር በሚኒስቴሩ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ለአገሪቱ ዘመናዊ የግዥ ስርአት ትልቅ እርምጃ እንደሚሆን ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ ዶክተር ገልጸዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታው ኢዮብ ተካልኝ በበኩላቸው፣ የስትራቴጅ እቅዱና መተግበሪያው ለአገሪቱ ከፍተኛ ስኬት ከመሆን አልፎ አለም አቀፍ አገልግሎት መስጠት ወደምንችልበት ደረጃ የሚወስደን ነው፤ በማለት አወድሰውታል። የድጅታል ግዥ ስርአቱ በአገሪቱ ለአመታት የቆየውን የግዥ ስርአት በማዘመን የተቀላጠፈና ግልጽ አሰራር እንድኖር በማስቻል ትልቅ ሚና እንደሚኖረው የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ማርታ ሉጅ ገልጸዋል። ከሃምሳ አመት በፊት ጀምሮ እየተተገበረ በሚገኘው የግዥ ስርአት መቀጠል ከአሁን በኋላ የትም እንደማያደርስ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ሃሙስ፣ ሃዳር ስድስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በገንዘብ ሚኒስቴር በተካሄደ አውደ ጥናት የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ፣ ከኢንፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር ጋር በመሆን የተዘጋጀውን የኤሌክትሮኒክ ግዥ ስትራቴጅ ከእቅድ መተግበሪያ ስርአት ጋር አጣምረው ይፋ አድርገዋል። እቅዱ ለአምስት አመት እንድተገበር የተዘጋጀ ሲሆን እ ኤ አ ከሁለት ሽህ እስከ ሁለት ሽህ ሃያ ሶስት እንደሚቆይ አስታውቀዋል። አድሱን ስርአት ለመተግበር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድም በኤጀንሲውና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር መካከል ተፈርሟል። ሃላፊዋ እንደገለጹት፣ የድጅታል ግዥ በተወሰኑ የመንግስት ተቋማት በኩል ከመጭው ወር ጀምሮ መተግበር ይጀምራል። አድሱ የድጅታል የግዥ ስርአት በመንግስት መስሪያ ቤቶችን የግዥ ሂደት እንደሚያቀላጥፍ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ለቁጥጥር እንድመችና በመንግስት ግዥ ሂደትም መንግስታዊና የግሉ ዘርፍ ተዋናዮች ከሰው ንክኪ ውጭ በሆነ መንገድ በግልጽ እንድወዳደሩ እንደሚያስችል ይጠበቃል።
የመንግስት የድጅታል ግዥ መተግበሪያ ስርአት ይፋ ሆነ