instruction stringclasses 5
values | extractive_text stringlengths 388 1.98k | summary stringlengths 21 118 | mLong_T5_generated_summary stringlengths 20 149 |
|---|---|---|---|
Generate a news headline for the following article. | የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርትና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማሃበር፣ ከግል ከፍተኛ ተቋማት የሚወጡ ምሩቃን በአንዳንድ የመንግስትና የግል ቀጣሪወች ተቀባይነት እንዳላገኙ አስታወቀ። ከመንግስት ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ መሆኑን፣ ሌሎችም የመንግስትና የግል ተቋማት፣ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ምሩቃንን አንቀበልም አንቀጥርም መባላቸውን ለቋሚ ኮሚቴው ገልጸዋል። በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተመርቀው በስራ ላይ የሚገኙ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የ... | የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሩቃንን የመንግስትና የግል ቀጣሪወች እንደማይቀጥሯቸው ተገለጸ | ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር የተደረገው ውይይት፣ የመጀመርያ መሆኑንና በጥናት ላይ የተመሰረተ ማስተካከያ ማድረግ ችግሩን እንደሚያዩት አስረድተዋል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | ነሃሴ ሃያ ስምንትቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የኦባማ አስተዳደር በዜጎቹ ላይ የኬሚካል መሳሪያወችን በመጠቀም ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ባለው የባሽር አላሳድ መንግስት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ሲያስጠነቅቅ ከቆ በኋላ በመጨረሻም ፕሬዚዳንቱ ጉዳዩን ለኮንግረስና ለሴኔት አቅርበው ለማስወሰን በመፈለጋቸው ባለፈው ሳምንት የታየው የጦርነት ደመና ዝናቡን ሳያርከፈክፍ መጥፋቱ ይታወቃል። ይሁን እንጅ ፕሬዚዳንት ኦባማ የድሞክራት እና የሪፐብሊካን መሪወችን ከአነጋገሩ በኋላ ሁለቱም መሪወች የሰጧቸው መልሶች አወንታዊ ... | አሜሪካ በሶሪያ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መቃረቧን ተከትሎ የመካከለኛው ምስራቅ እንደገና በጦርነት ሊታመስ እንደሚችል ተሰግቷል። | ይሁን እንጅ ፕሬዚዳንት ኦባማ የድሞክራት እና የሪፐብሊካን መሪዎችን ከአነጋገሩ በኋላ ሁለቱም መሪወች የሰጧቸውን መልሶች አወንታዊ መሆን አሜሪካ በሚቀጥሉት ሳምንታት ውስጥ ሶሪያን ልትደበድብ ትችላለች የሚለው ግምት አይሏል። አሜ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የወቅቱ የዋልያወቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከእግርኳስ ተጫዋችነት፣ ከአሰልጣኝነት ብቃታቸው ባሻገር የተለየ ሌላ ተስጥኦ እንዳላቸው ያውቃሉ እግርኳስን ተወልደው ባደጉበት አዳማ ከተማ ትግል ፍሬ ጀምረዋል። በሃላም በተጫወትኩባቸው ክለቦች ሁሉ ክራር ይዠ በልምምድ ውጭ ጊዜ ሳገኝ፣ ለጫዋታ ወደ ተለያዩ ክልሎች ጉዞ ስናደርግ መኪና ላይ ክራር እጫወታለው። አሰልጣኝ ውበቱ አባተን ሁሉም የስፖርት ቤተሰብ ከሚያውቀው የተጫዋችነት እና የአሰልጣኝነቱ ህይወት በተጨማሪ ጥሩ ድምፃዊ፣ የክራር መሳርያ ተጫዋች እና የስእል ... | የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የተደበቀ ተስጥኦ | ሁሉም ሰው በልጅነቱ አካባቢው እንደሰጠው ነው። ትኩረት ሰጥተን አለማየታችን እንጅ የራሱ የሆነ ተስእጦ አለው። እግርኳስ ተጫዋች ወይም አሰልጣኝ ባልሆን ወደ ዚህ ሙያ የመግባት እድሉ ይኖረኝ ነበር። |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ የካቲት ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከአድዋ ድል የወረስነውን መልካም እሴት በመከተል ለመጭው ትውልድ ኩራትና ክብር የሚሆን አሻራ ለማኖር ሁላችንም መረባረብ ይጠበቅብናል ሲሉ ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ። አንድ መቶ ሃያ ስምንትኛውን የአድዋ ድል በአል ስናከብርም ጀግኖች አባቶቻችንን ያቆዩልንን የሃገራችንን ሃብረብሄራዊ አንድነት ለማጠናከር ከነጠላ ትርክት ይልቅ አድዋን ለመሰሉ አሰባሳቢ ትርክቶች ትኩረት በመስጠት ሊሆን ይገባል ነው ያሉት። ከአድዋ ድል የወረስነውን በሃገር ... | ለትውልዱ ኩራት የሚሆን አሻራ ለማኖር ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ አቶ ሙስጠፌ | ከአድዋ ድል የወረስነውን መልካም እሴት በመከተል ለመጭው ትውልድ ኩራትና ክብር የሚሆን አሻራ ለማኖር ሁላችንም መረባረብ ይጠበቅብናል ሲሉ ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ። |
Generate a news headline for the following article. | በትናንትናው እለት የክልሉ መስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የአዋሳ ከተማ ነዋሪወችን በአዋሳ ባህል አዳራሽ ውስጥ በሰበሰቡት ወቅት ነው ውዝግቡ የተፈጠረው። የጭኮ ተወላጆች አፊኒ በሚባለው ባህላቸው መሰረት በሂደት ስለሚወስዱት እርምጃ ከጎሳ መሪወች ጋር ለመነጋገር ወደ ገጠር እየተጓዙ መሆኑንም ዘጋቢያችን ገልጧል። የከተማው ነዋሪወችም እኛ የትም አንሄድም፣ ብትፈልጉ እንደ ጓደኞቻችን እዚሁ እሰሩን በማለት ሲቃወሙ ከዋሉ በኋላ አንድ ሽማግሌ ህዝቡ አልቆ ሲዳማ የሚለው ስም እሲኪሰረዝ ድረስ ትግላ... | በአዋሳ ከተማ በተደረገው ስብሰባ ህዝቡ ስብሰባውን ረግጦ ወጣ | አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የአዋሳ ከተማ ነዋሪወችን በአዳራሽ ውስጥ በሰበሰቡት ወቅት ነው ውዝግብ የተፈጠረው። የጭኮ ተወላጆችም እኛ የትም አንሄድም፣ ብትፈልጉ እንደ ጓደኞቻችን እዚሁ እሰሩን በማለት ሲቃወሙ ከዋሉ በኋላ አንድ ሽማግሌ |
Provide a news headline based on the following text. | በሰሜን ምእራብ ኦሮሚያ ሙገር ሸለቆ ከአድስ አበባ ከተማ በሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ፣ በአካባቢው ወጣቶች በተፈጠረበት ችግር ምክንያት ማምረት ማቆሙ ተጠቆመ። ፋብሪካው አሁን እየሰሩ ካሉ ሰራተኞች በተጨማሪ ሌላ የሰው ሃይል እንደማያስፈልገው ለወጣቶቹ የገለጸላቸው ቢሆንም፣ ወጣቶቹ ሊረዱ ባለመቻላቸው ፋብሪካውን ስራ በማስቆም ከአካባቢው የወረዳ ሃላፊወች ጋር እየተወያየ መሆኑን ምንጮች ተናግረዋል። ለፋብሪካው ስራ ማቆም ምክንያቱ ምን እንደሆነ የሪፖርተር ታማኝ ምንጮች እንዳረ... | ደርባ ሲሚንቶ በአካባቢው ወጣቶች በተፈጠረበት ችግር ስራ ማቆሙ ተጠቆመ | ሪፖርተር ማተሚያ ቤት በስልክ ያነጋገራቸው የደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሃይሌ አሰግደ በሰጡት ምላሽ፣ ችግሩ የወረዳው አስተዳደርና የነዋሪወች እንጅ ከፋብሪካው ጋር የሚያገናኝ ነገር የለም፤ ብለዋል። |
Create a short title for the given news content. | ክንፉ አሰፋየደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰአት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር። ለምስክር የቀሩት ጥቂቶቹ የሰው ልጅን መግደል ማሰቃየት እና ማሰር ምን እንደሆነ የገባቸው በሰፈሩት ቁና ሲሰፈርባቸው ነበር። ዜጋን በፖለቲካ አመለካከቱ መሰር እና ማሰቃየት በአለም አቀፍ ህግ እንደሚያስጠይቅም ግንዛቤ መውሰዳቸው የግድ ነው። በአስራ አንደኛው ሰአት ያባነናቸው ነገር ምናልባት እንደ ደርግ ዞሮ መግቢያችን ይህ ስፍራ ይሆናል ብለው ይሆንግራም ነፈሰ ቀኝ ይህ ያልተጠበቀና ከበድ ያለ ውሳኔ ነው። ህወ... | ማእከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት | ከዚህ በተጨማሪ ደሳለኝ እስር ቤት እንደሚዘጉ የምናየው ነገር ነው። |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የሁለት ሽህ በጀት አመት የስድስት ወር የጋራ እቅድ አፈፃጸም ግምገማ እና የምክክር መድረክ በሃዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ያደጉ ሃገራት በእነዚህ ዘርፎች ላይ በመስራት እድገት ማስመዝገባቸውን ገልጸው፥ በኢትዮጵያ የዜጎችን ስራ አጥነት ለመቅረፍና ከኢኮኖሚው ተጠቃሚ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ነው ያመለከቱት። የዜጎችን የስራ አጥነት መጠን ለመቀነስ ስራና ሰራተኛን በሚገባ እንድገና... | የስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የክልሎች የሁለት ሽህ በጀት አመት የስድስት ወር የጋራ እቅድ አፈፃጸሙን ከክልሎች ጋር እየገመገመ ነው | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን። የኢትዮጵያን እድገት ለማፋጠን በስራ እድል ፈጠራ ዘርፍ ላይ በትኩረት መስራት ይጠበቅብናል ያሉት ደግሞ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ ፕሮፌሰር ጸጋየ ቱኬ ናቸው። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በቴክኖሎጅ የተደገፈና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው አገልግሎቱ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአትን ማዘመንን ጨምሮ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚያስችሉ የሪፎርም ስራወችን ሲያከናወን መቆየቱን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የት... | በቴክኖሎጅ የተደገፈ የትራፊክ አደጋ መረጃ አያያዝ ስርአት በመዘርጋት በችግሩ ልክ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው | ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እንደ ሃገር የተቀናጀ የትራፊክ አደጋ መመዝገቢያ የመረጃ ቋት አለመኖሩ በችግሩ ልክ ምላሽ እየሰራ መቆየቱን ገልጸው፤ ስምምነቱ ይህንን ችግር እንደሚቀርፍ ተናግረዋል። |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የብሄራዊ ስታድየም ሁለተኛ ምእራፍ ግንባታን ለማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርአት ተካሄደ። በአድስ አበባ ገርጅ አካባቢ በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ስራ ተቋራጭነት በኤም ኤች ኢንጅነሪንግ አማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው ብሄራዊ ስታድየም በሁለት ምእራፍ ተከፍሎ እየተገነባ ይገኛል። የሁለተኛው ምእራፍ ግንባታ ደግሞ የመጫወቻ ሜዳውን ሳር ማልበስ፣ የመሮጫ ትራክ ማንጠፍ፣ የስታድየሙን ጣሪያ ማልበስና ወንበር መግጠም፣ ሰው ሰራሽ ሃ... | የብሄራዊ ስታድየም ሁለተኛ ምእራፍ ግንባታ ማስጀመር የሚያስችል የፊርማ ስነ ስርአት ተካሄደ | ሁለተኛውን ምእራፍ ግንባታ በአድስ አበባ ገርጅ አካባቢ በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን እየተገነባ ይገኛል። |
Provide a news headline based on the following text. | እንደ ኦሊምፒክ ጨዋታወች በየአራት አመቱ የሚካሄደው የአፍሪካ ጨዋታወች ኛው ምእራፍ በጋና አስተናጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ሁለተኛው ሳምንት ላይ ደርሷል። በብስክሌት ግልቢያ የብር ሜዳሊያ ያጠለቀው ኪያ ጀማል ሮጎራ የቡድን ስራና ሃብረት በታየበት ውድድር ቀዳሚ ሆና የፈጸመችው መድና ኢሳ በ ፡አራት፡ስላሳ ሁለት በሆነ ጊዜ ሲሆን፣ ተከታትለዋት የገቡት ብርቱካን ሞላ ፡አምስት፡ስላሳ ሁለት እና መልክናት ውዱ ፡ሰባት፡አራት ናቸው። ኛ ቀኑን ያስቆጠረው ውድድሩ ኢትዮጵያ ከሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ የገባችው በብስክሌ... | አረንጓደው ጎርፍ በአፍሪካ ጨዋታወች በውጤት ጎዳና | ሁለተኛው ሳምንት ላይ ደርሷል።
የአፍሪካ ጨዋታወች መሰረት እ ኤ አ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አምስት በኮንጎ ብራዛቪል ሲጀመር ኢትዮጵያ የተካፈለች ሲሆን፣ ማሞ ወልደ በአምስቱ ሜትር የነሃስ ሜዳሊያ ማሸነፉ ይታወ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በሞያሌ ከትላንት በስቲያ የተሰወሩትን ወታደሮች ለመፈለግ የወጣው አሳሽ ቡዳን ዛሬም ፍለጋውን መቀጠሉ ተገለጸ። በመከላከያው የህወሃት አዛዦች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤን የፈጠረው የወታደሮቹ መሰወር በአስርኛ ክፍለጦር ውስጥ ውጥረት ማንገሱ የተገለጸ ሲሆን ዛሬ የአስርአለቃ ረጋሳ የተባሉ የመገናኛ ኦፕሬተር መታሰራቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ወታደሮቹ ከተሰወሩ በኋላ በክ ጦሩ የአማራና የኦሮሞ ተወላጅ በሆኑ የሰራዊቱ አባላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑንንም ለማወቅ ተችሏል። የመገናኛ ኦፕሬተሩ የተ... | በሞያሌ የተሰወሩትን ወታደሮች ፍለጋ ቀጥሏል | ወታደሮቹ ከሞያሌ ምድብ ቦታው ተነስቶ አካባቢውን ሊያስስ ሲወጣ የሚመለስበት ሰአት የሚታወቅ ነበር። በቅርቡ በብሄራዊ ደህንነት ምክርቤት በወጣ እቅድ የህወሃት መንግስት የጸጥታና የመከላከያ ሰራዊቱ እምነት እያጣበትና መንገስ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰተው የጸጥታ መደፍረስ በዘላቂነት እንድፈታ ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንድወጡ ተጠየቀ። በጽንፈኝነት ታውረው የሰወች ህይወት እንድጠፋ የሚያደርጉ አካላትን በህግ ተጠያቂ የማድረጉን ስራ መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ምሁራንም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነትና እውቀትን በመጠቀም መንግስት በሚሰራው የሰላምና ጸጥታ ተግባር ተባባሪ መሆን ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። የውይይቱ ተሳታፊ ምሁራን በበኩ... | በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም እንድሰፍን ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንድወጡ ተጠየቀ | ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንደሚወጡ ተናግረዋል። በጽንፈኝነት ታውረው የሰወች ህይወት እንድጠፋ የሚያደርጉ አካላትን በህግ ተጠያቂ የማድረጉን ስራ መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል。 ምዕራንም በህብረተሰቡ ዘንድ |
Provide a news headline based on the following text. | የ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አማካሪ ምክር ቤት ተቋቋመ። ለዚህም ይረዳ ዘንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድን የሚያማክር ምክር ቤት ማቋቋማቸውን ይፋ አድርገዋል። በዚህም መሰረት አባላት ያሉት የድያስፖራ ትረስት ፈንድ ምክር ቤት በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ይፋ ሆኗል። አባላት ያሉት የድያስፖራ ትረስት ፈንድ ምክር ቤት መቋቋሙ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ይፋ ሆኗል። በምክር ቤቱ ውስጥ ከታዋቂ ድያስፖራ አባላት መካከል አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ እና አ... | የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አማካሪ ምክር ቤት ተቋቋመ | ዶክተር አለማየሁ ገብረማርያም የጥቅላይ ሚንስትሩን ሃሳብ በመደገፍ ድያስፖራው በቀን እንድ ዶላር ብቻ ሳይሆን አስር ዶልር እንድያዋጣ የበኩሌን አደርጋለሁ ማለቱ ይታወሳል።
Posted by ኢትዮጵያውያን at 12:03 AM |
Create a short title for the given news content. | ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግስት የሚታገስበት ምክንያት እንደሌለና ችግር ከተፈጠረም ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል፣ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ። በመንግስት በኩልም ለጸጥታ ሃይሎች ስልጠናና የቁሳቁስ ዝግጅት የተደረገ በመሆኑ ችግር ከተፈጠረ ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል መንግስት እርግጠኛ ነው፤ ብለዋል። በዚህም መሰረት ሁከትም ሆነ ችግር ለመፍጠር የሚያስችል ምክንያት አለመኖሩን፣ ተቃዋሚ ፓርቲወችም ሆኑ ገዥው ፓርቲ በጋራ ባ... | በምርጫው ሁከት ቢፈጠር እንኳን ከአቅም በላይ እንደማይሆን መንግስት አስታወቀ | ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግስት የሚታገስበት ምክንያት እንደሌለና ችግር ከተፈጠረም ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል፣ ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መጭውን በአል ምክንያት በማድረግ ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ አድስ አበባ ከተማ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል። ምርቶቹ በተለያዩ የእሁድ ገበያና የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች እንደሚገኙ ጠቅሰዋል። የአድስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልእክት መጭውን አመት በአል ምክንያት በማድረግ ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ በርካታ ምርቶች ወደ ከተማዋ እየገቡ ይገኛሉ ብለዋል። የእሁድ ገበያ ከእሁድ ቀን... | ለበአል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ መድናዋ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገለጸ | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መጭውን በአል ምክንያት በማድረግ ለበአል... |
Provide a news headline based on the following text. | እጩወቻችንን ለማስመዝገብ ከቦርዱ አስፈፃሚወች ተግዳሮት ገጥሞናል ሰማያዊ ፓርቲበቅርቡ ብሄራዊበርጫ ቦርድ ወያኔ ሰራሹ አንድነት በአቶ ትእግስቱ አወሉ እየተመራ ወደ ምርጫ እንድገባ የወሰነለት እና በአቶ አበባው መሃሪ እንድመራ የተወሰነው መኢአድ በምርጫው ለመወዳደር እጩወቻቸውን ማስመዝገባቸውን ከብሄራዊ በርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ ጠቁሟል። በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡን የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋየ በበኩላቸው እንኳን ከአንድነት ወደ ሰማያዊ የተቀላቀሉትን ቀርቶ የፓርቲ... | ሰማያዊ ፓርቲ የኔን መዋቅር ተጠቅሞ ነው እጩ ያስመዘገበው አቶ ትእግስቱ አወሉ | አቶ ዮናታን የመኢአድ የምርጫ አስተባባሪ በበኩላቸው እጩወቻችንን ለማስመዝገብ ከቦርዱ አስፈፃሚወች ተግዳሮት ገጥሞናል። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መስከረም ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብድሳ የተመራው ልኡክ በዱግዳ ወረዳ በአስር ሄክታር መሬት ላይ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓየ ማሳ በመጎብኝት አርሶ አደሮችን አበረታቷል። እንደ ኦሮሚያ ክልል በ አንድሽህ ሁለት መቶ ሄክታር መሬት ላይ የፓፓየ ምርት እየተመረተ እንደሚገኝ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቱ ተናግረዋል። አርሶ አደሮቹ በርካታ ምርት ቢያመርቱም ያለ አግባብ ጣልቃ በሚገቡ ደላሎች ምክንያ... | በአቶ ሽመልስ አብድሳ የተመራው ልኡክ በዱግዳ ወረዳ በክላስተር የሚመረተውን የፓፓየ ማሳ ጎበኘ | ከአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመሆን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለአድሱ ሙሉነህ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፡ ቴሌግራም፡ ትዊተር፡ በመወዳጀት። |
Generate a news headline for the following article. | ግንቦት ፭ አምስት ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና አለምአቀፉየሰብአዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መግለጫ ከአድስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ሰወች መገደላቸውን ገልጿል። የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በተለያዩ አካባቢወችና በዩኒቨርስቲወች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጸጥታ ሃይሎችን ማሰማራታቸውን አምነስቲ አክሎ ገልጿል። አብዛኞቹ ሟቾች ተማሪወች እና መምህራን መሆናቸውን የተለያዩ የአይን እማኞችን በማነጔገር በሪፓርቱ ያሰፈረውአምነ... | አምነስቲ በኦሮምያ ግድያ የፈጸሙት ለፍርድ እንድቀርቡ ጠየቀ | አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መግለጫ ከአድስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ሰወች መገደላቸውን እንደሚገለጽ ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት በተለያዩ አካባቢወችና በዩኒቨ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የብሄራዊ ፌደሬሽኖች ጥንቅር የሆነው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ አገሪቱ እ ኤ አ በሁለት ሽህ የሪዮ ድጀኔሮ ኦሊምፒክ በአራት የስፖርት አይነቶች መሳተፍ የሚያስችላትን እቅድ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታወቀ። በአንድ የስፖርት አይነትና በውስን አትሌቶች ተንጠልጥሎ የቆየውን የአገሪቱን የኦሊምፒክ ተሳትፎ በሌሎች ስፖርቶች ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ ብሄራዊ ፌደሬሽኖችና በየደረጃው የሚገኙ አካላት ከወድሁ የድርሻቸውን በመውሰድ ቅድመ ዝግጅት የጀመሩ መሆኑም አስታውቋል። ብሄራዊ ኦሊ... | ኦሊምፒክ ኮሚቴ የሪዮ ድጀኔሮ ኦሊምፒክ እቅዱን ይፋ አደረገ | ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አቶ ብርሃነ ኪዳነ ማርያምን ጠቅሶ ይፋ የሆነው መግለጫ፣ ለዚህ እቅድ መሳካት ብሔራዊ በፌደሬሽኖች የድርጊት መርሃ ግብር እንደተሰጣቸው ገልጿል።
በአንድ የስፖርት አይነትና በውስን አትሌቶች ተንጠልጥሎ |
Create a short title for the given news content. | እነሱ ሁለት አገር አላቸው። ኢህአደግ ቋንቋው ሁሉ እስር መሆኑ እየፈጠረ ያለው ስሜት ኬላና ልጓሙ እንዳይፈርስ የሚሰጉ ጥቂት አይደሉም። የወት የሽሃረግን ሃሳብ በመንተራስ ለጎልጉል አስተያየት የሰጡ እንዳሉት አገር ውስጥም እስር በስድት ምድርም ስጋትና እስር ካለ የይለይለት መንፈስ መነሳቱ አይቀርም። ከዚህ በላይ ምን ይምጣ ይህንን የዛሬ ሶስት ወር ገደማ ለጎልጉል የተናገሩት በኖርዌይ የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር ጸሃፊ ወት የሽሃረግ በቀለ ነበሩ። በንግግራቸው ወንድማቸው ከራሳቸው ጋር ስለመታረቃቸው የተና... | ጥላቻ በዛ ቂም አበበ በቀል አፈራ ኢህአደግም አልረካም | ኢህአደግን ያመለጡ ወገኖች የመን አመች ብትሆንም እንደማይመርጧት ይናገራሉ። እነሱ ሁለት አገር አላቸው። ኢ-ህአዴግ ቋንቋው ሁሉ እስር መሆኑ እየፈጠረ ያለው ስሜት ኬላና ልጓሙ እንዳይፈርስ የሚሰጉ ጥቂት አይደሉም። |
Summarize the following news article into a concise headline. | በሁለት ሽህ ሃያ ቶኪዮ ኦሊምፒክ የማጣርያ ውድድር መጋቢት ሃያ አምስት አድስ አበባ ስቴድየም ላይ ዩጋንዳን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ጀምሯል። አሰልጣኝ ሰላም ዘርአይ ለስላሳ ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ካደረገች በኋላ ከትናንት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ የተሰባሰበው ቡድን ዛሬ ቀትር ስምንት ላይ በአድስ አበባ ስታድየም በመገኘት ዝግጅቱን ጀምሯል። ሉሲወቹ በዛሬው ልምምድ ብሄራዊ ቡድን በማይወክል የተዘበራረቀ ማልያ እና የቀድሞ የብሄራዊ ቡድኑ የትጥቅ አቅራቢ በ... | የሴቶች ኦሊምፒክ ቡድን ዝግጅቱን ጀመረ | ለስላሳ ተጫዋቾች የመጀመርያ ጨዋታቸውን ከሶስት ቀን በሃላ በካምፓላ የሚያደርጉ ይሆናል። ይህ በቀጣይ መስተካከል ያለበት መሆኑን ለመጠቆም እንወዳለን። |
Write a brief headline summarizing the article below. | አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን ከሚያቋቁመው ኩባንያ የአክሲዮን ሽያጭ ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ብር ካፒታል ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ። የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማሃበር ከዘጠና አራት እስከ ዘጠና ሰባት ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረቱን አድስ በሚቋቋመው ኩባንያ ላይ ኢንቨስት እንደሚያደርግ ገልጸው፣ ከደጋፊው የሚፈለገው ስላሳ ሚሊዮን ብር እንደሆነ አስረድተዋል። የኩባንያው ዋና አላማ የእግር ኳስ ክለቡን ቀጣይነት ማጠናከር እንደሆነ የገለጹት አቶ ዘመደነህ፣ ኩባንያው አዋጭ በሆኑ የኢንቨ... | የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን ከሚያቋቁመው ኩባንያ ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ብር ካፒታል ለመሰብሰብ አቅዷል | አቶ ዘመደነህ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ኩባንያቸው ከእግር ኳስ ቡድኑ ቦርድ አባላትና ደጋፊወች ሃሳብ በመውሰድ በአክሲዮን ሽያጭ የሚጀመረው መጋቢት ሃያ ሶስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ቢሆንም ከአሁኑ ዘጠና በመ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ ፣ ግንቦት ስላሳ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማሰተማር ስራ ዛሬ መጀመራቸውን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ላለባቸው ተማሪወች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ወይዘሪት ገነት የገለጹ ሲሆን፥ ጉዳት የደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የማስተካከልና በቁሳቁሶች የማሟላት ስራ መከናወኑን አስታውቀዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ኢንጅነር አስ... | በመቐለ ከተማ መደበኛ የመማር ማስተማር ስራ ተጀመረ | ወይዘሪት ገነት፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አድስ አበባ ፣ ግንቦት ሥላሳ ፣ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል |
Generate a news headline for the following article. | ከመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ከቀድሞው የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በ ሚሊዮን ብር ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ጸሃይ ኢንዱስትሪያል አክሲዮን ማህበር ለተሰኘው ኩባንያ በሽያጭ ከተዛወረ ከአምስት አመት በላይ አስቆጥሯል። ይህ የስራ አመራር ቦርድ እዚህ የደረሰው ብዙ መሰናክሎችንና ውጣ ውረዶችን አልፎ ነው ያሉት አቶ ተስፋየ በ አመተ ምህረት መጨረሻ የነበረውና በ አመተ ምህረት መጨረሻ የተመዘገበው አፈፃጸም ሲነፃጸር በምርት የ በመቶ በሽያጭ ገቢ የ በመቶ በሃብት ... | ቃሊቲ ብረታ ብረትን የገዛው ኩባንያ የተከፈለ ካፒታሉን ከ ሚሊዮን ብር በላይ አደረሰ | አቶ ማቴወስ በአመተ ምህረት የተሻለ ውጤት መመዝገቡን በማብራራት የጀመረው አፈፃጸም ሲነፃጸር በምርት የ በመቶ በሽያጭና በትርፍ የበመቶ እድገት እንደታየበት ጠቅሰዋል። |
Summarize the following news article into a concise headline. | የአባይ ጉዳይ ለእኛም የሞትና የሽረት ጉዳይ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለጹ። ግብጽ በሶስትዮሹ ምክክር ከዚህ ቀደሞ የነበሩ የቅኝ ግዛት ውሎች ግምት ውስጥ ይግቡልኝ ስትል ኢትዮጵያና ሱዳን ሃሳቡን አልተቀበሉትም ነበር። እናም ግብጽ የሶስቱን ሃገራት የቀድሞ ስምምነት በሚጥስ መልኩ መግለጫ መስጠቷ የተሳሳተ ነው ብለዋል። በግብጽ በኩል እየተሰነዘረ ያለው የማስጠንቀቂያ ቃላት ኢትዮጵያ የአባይን ግድብ እውን የምታደርግ ከሆነ የውሃው መጠን ቀንሶ ህልውናችንን ስጋት ውስጥ ይከታል በ... | ለኢትዮጵያ የአባይ ጉዳይ የሞትና የሽረት ጉዳይ ነው ተባለ | አቶ መለስ አለም የአባይ ግድብን በተመለከተ ከግብጽ ጋር ውጥረት መከሰቱን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ኢትዮጵያ በራሷ አቅም አባይን መገደቧን ትቀጥላለች። እናም በዚሁ ሳቢያ እሰጣ ገባው የገቡት የሶስቱ ሃገራት የውሃ ሚኒስትሮ |
Create a short title for the given news content. | የሳኡድ አረቢያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የደቀቀውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት አጥፍ ጭማሪ ልታደርግ መሆኑን አስታወቀች። ይህ ውሳኔ የተላለፈው አገሪቱ የምታወጣው ወጭ ከምታስገባው ገቢ በማነሱ ምክንያት መንግስት ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ የዘጠኝ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ጉድለት ማጋጠሙን ተከትሎ ነው። የኮሮናቫይረስ ባስከተለው አለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመቀነሱ በነዳጅ ሃብት የበለጸገችው ሳኡድ አረቢያ የገቢ መጠኗ በእጅጉ አሽቆልቁሏል። በነዚሁ ሶስት ወራትም የሳኡድ ... | ኮሮናቫይረስ፡ ሳኡድ ለዜጎቿ የምትሰጠውን ድጎማ በማቋረጥ ተጨማሪ እሴት ታክስን በሶስት እጥፍ ጨመረች | ሳኡድ አረቢያ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የደቀቀውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት አጥፍ ጭማሪ ልታደርግ መሆኑን አስታወቀች። ይህ ውሳኔ የተላለፈው አገሪቱ የምታወጣው ወጭ ከምታስገባው ገቢ በማነሱ ም |
Generate a news headline for the following article. | በአማራ ክልል በማእከላዊ ጎንደር ዞን የተጠለሉ ተፈናቃዮችን መልሶ የማስፈሩ ሂደት ፈተና እንደገጠመው ተገለጸ። ወደ ቀየቸው ተመለሱ የተባሉ ተፈናቃዮች በየቀበሌያቸው በየወዳጆቻቸው ቤት ተጠግተው እየኖሩ እንደሚገኙ፣ ወደመጡበት እንድመለሱ የተደረጉት ተፈናቃዮች በአይምባ፣ በጫንድባ፣ በጯሂ፣ በቆላድባ፣ በአርማጭሆና በጭልጋ መጠለያ ጣቢያወች ተጠልለው የነበሩ እንደሆኑ አቶ መንበሩ አስረድተዋል። የተፈናቃዮችን ድጋፍ ለመሻማት በየመጠለያ ጣቢያው የገቡ አጭበርባሪወችንና በተለያዩ ቀበሌወች ተመዝግበው እጥፍ ድርብ ... | የማእከላዊ ጎንደር ዞን ተፈናቃዮችን ሰብአዊ ድጋፍ የሚሻሙ መብዛታቸው ተነገረ | ከዚህም በተጨማሪ የመንግስት ቤታቸው ለተቃጠሉ ተፈናቃዮች አንድ መቶ ሽህ ቆርቆሮወችን ገዝቶ ግንባታ የተጀመረ መሆኑን፣ እስካሁንም የአንድ ሁለት መቶ የሚጠጉ ቤቶች እንደሚገኙ ታውቋል።
በአማራ ክልል በማእከላዊ ጎንደር ዞን |
Summarize the following news article into a concise headline. | የአለም የገንዘብ ድርጅት አይኤምኤፍ እና የአለም ባንክ በየፊናቸው ሲያወጡ በተደመጠው ሪፖርት መሰረት፣ አገሪቱ የብድር እዳ እያሻቀበ በመምጣቱ በብድር እዳ ክምችት ላይ መንግስት ጥንቃቄ እንድያደርግ ሲያስጠነቅቁ ቢቆዩም፣ መንግስት ግን የብድር እዳው አሳሳቢ አለመሆኑን አስታወቀ። አገሮች የሚበደሩት ለልማት እስከሆነ ድረስ የብድር እዳ ችግር እንደማይሆን ጠቅሰው፣ ከዚህ ተፃራሪ በሆነ መንገድ እንደ ግሪክ ያሉ አገሮች የገቡበት ቀውስ ብድርን ለፍጆታ በማዋል ጭምር እንደሆነ አብራርተዋል። በበርካታ አገሮች ላይ... | መንግስት የብድር እዳ ክምችት እንደማያሳስበው አስታወቀ | የአፍሪካ ንግድና የልማት ሚኒስትር ዶክተር ጆይ ካፌጋካዋ፣ ከዚህ ባሻገር መንግስት የብድር እዳው አሳሳቢ አለመሆኑን በመግለጽ አብራርተዋል። |
Provide a news headline based on the following text. | እንደ ኮሶ መድሃኒት መራር ውሳኔ መወሰኑን ገልጿል ከሰሞኑ እየወሰደው ያለውን የኢኮኖሚ ሪፎርም አጀንዳወች በሚመለከት ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጠው መንግስት፣ ያለ ሰላምና መረጋጋት ሪፎርሙ እንደማይሳካ አስታወቀ። ባለፈው ሁለትና ሶስት ወራት በመንግስታቸውና በትግራይ ሃይሎች መካከል ግጭት የሚያስነሱ ተደጋጋሚ አጋጣሚወች ቢኖሩም፣ ከአስር ያላነሰ ጊዜ ውይይት በማድረግ ችግሩን ለመፍታት ጥረት መደረጉን ጠቅሰዋል። መንግስት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለአለም ገበያ በመክፈት ተወዳዳሪ ሆኖ እንድያድግ የሚያደርግ ሪፎርም ... | መንግስት ያለ ሰላምና መረጋጋት የኢኮኖሚ ሪፎርሙ አይሳካም አለ | ባለፈው ሁለትና ሶስት ወራት በመንግስታቸውና በትግራይ ሃይሎች መካከል ግጭት የሚያስነሱ ተደጋጋሚ አጋጣሚወች ቢኖሩም፣ ከአስር ያላነሰ ጊዜ ውይይት በማድረግ ችግሩን ለመፍታት ጥረት መደረጉን ጠቅሰዋል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | ፍኖተ ነፃነት የአድስ አበባ ተዋሳኝ በሆነው ለገጣፎ ከተማ ከ ሽህ በላይ ቤቶች እንድፈርሱ በመወሰኑ ከ ሽህ በላይ ዜጐች ቤት አልባ ሊሆኑ እንደሆነ ነዋሪወቹ ገለጹ። ሆኖም የከተማ ሰው ወሮናል የሚል ተቃውሞ በገበሬው እንድነሳ ያደረጉ የከተማው ባለስልጣኖች በ ቀናት ውስጥ ቤታችን ሊያፈርሱ ተዘጋጅተዋል ብለዋል። የነዋሪወቹን ችግር ለማዳመጥ ፈቃደኛ ያልሆኑት የከተማው የመንግስት ባለስልጣናት ግን በቅዳሜው በስብሰባው ላይ ባለመገኘታቸው ነዋሪወቹ በነጋታው እሁድ ከ በላይ የአካባቢው ነዋሪወች በወረዳው ጽህፈት ... | በለገጣፎ ከተማ ከ ሽህ በላይ ዜጐች ቤት አልባ ሊሆኑ ነው | ነዋሪው እንደሚሉት ለ አመታት በአካባቢው መኖሪያ ቀልሰው ኖረዋል። ሰኞ ህዳር ቀን አመተ ምህረት በድጋሚ በመሰባሰብ ተወካዮቻቸውን ወደ ኪሎ ፓርላማ መላካቸዉን በስፍራው የተገኘው የፍኖተ ነፃነት ዘጋቢ አረጋግጧል። |
Generate a news headline for the following article. | በሃገረ አሜሪካ መስፍን በዙ የሚባል ትንሽ ሰው አለ። ቀትረ ቀላልእናም ህውሃት የሸለመውና ግርማ ብሩ ወጭውን የሚሸፍንለት መንኩራኩርና ኮልኮላታ አለው። ባይነኩላሩ ካሜራ ስለተገጠመለት የድፍረቱ ምንጭ ሆኖ ያገለግለዋል። ይህ ሰው ቲጅ ቴሌቪዥን የሚባል በህውሃት የሚደገፍ ተንቀሳቃሽ መንኩራኩርና እሷን የሚሸከምበት ኮልኮላታ አለችው። ርግጥ ድሞፍተሯ ቀጥረው እንደሚያሰሩት ጌቶቹ የክርኑን እርዝመትና ክብደት ማሳየት አልቻለችም። የመጨረሻወቹ መስመሮች የፓለቲካ ጨዋታ እንደት በጣም ለትናንሽ ላልበሰሉ ከሁሉም በላ... | የሰለሞን ደዜደራታ ከኤርሚያስ ለገሰ የመለስ ትሩፋቶች መጽሃፍ ደራሲ | ከዚህ በተጨማሪ የኢትየጲያ መንኩራኩርና ባይነኩላር እንደሚሰጥ ሃይለማርያም ደሳለኝን ፊት ለፊቱ አስቀምጦ ይነግረዋል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚወች ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ያሳዩትን መልካም ስነ ምግባር ለበደሉት ህብረተሰብ በልማት ሊክሱት እንደሚገባ ቢሮው አሳስቧል። በመመሪያው ላይ የተከለከሉና በይቅርታ አሰጣጥ መመሪያው ተጠቃሚ የማይሆኑ በህገ መንግስቱ አንቀጽ ሃያ ስድስት የተጠቀሰው ይቅርታን የሚያስከለክሉ ወንጀሎች እንደተጠበቁ ሆኖ በሙስና... | በአማራ ክልል ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ ተደረገ | ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚወችም ከጥር ሃያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ ከያሉበት ማረሚያ ቤት እንድፈቱ መደረጉም ተገልጿል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | በኢህአደግ በተጠራው ውይይት ላይ ሁለቱ ወገኖች በፈረቃ ተሳትፈዋል የሰማያዊ ፓርቲ የአመራር ይገባኛል ውዝግብ ላይ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ሳምንት ተወያይቶ ውሳኔ እንደሚሰጥበት ለአድስ አድማስ የገለጸ ሲሆን ሰሞኑን ኢህአደግና ተቃዋሚወች ባካሄዱት የድርድር መድረክ ላይ የፓርቲው ሁለቱም የአመራር ቡድኖች ተጠርተው መገኘታቸው አወዛግቧል። ህጋዊ አመራር ብላችሁ አይደለም እንደ የጋበዛችሁን የሚል ምላሽ መስጠታቸውን የተናገሩት አቶ ስለሽ ከሌላ ወገን አቤቱታ መቅረቡንና ወደ ምርጫ ቦርድ ደውለው ባገኙት መረጃ... | ምርጫ ቦርድ በሰማያዊ ፓርቲ ጉዳይ ሰሞኑን ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል | አቶ ወንድሙ ጎላ የፓርቲው ጉዳይ የተወሳሰበና በጥንቃቁ መመርመር ያለበት በመሆኑ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት ሃላፊነቱን ጠቁመዋል። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሃረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርድን በድሪ በመስኖና ቆላማ አካባቢወች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሃመድ ከተመራው ልኡክ ጋር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የኦሮሚያ እና የሃረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ተግባራዊ ለማድረግ የታሰቡ ፕሮጀክቶች ግድብ እና የንጹህ መጠጥ ውሃ ሲሆኑ ፕሮጀክቶቹም በኦሮ... | የኦሮሚያና ሃረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ በሚችሉ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ | ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን። |
Generate a news headline for the following article. | ኦሊምፒክ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ለማለፍ ከካሜሮን ሴት ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የቅድመ ማጣሪያ የሁለተኛ ዙር ጨዋታ በአቻ ውጤት ነበር ያጠናቀቀው። የባህር ዳሩ ጨዋታ በዚህ መልኩ ቢጠናቀቅም ለመልሱ ጨዋታ ጊዜ ሳያጠፉ ወደ ዝግጅት እንደሚገቡ የገለጸችው አሰልጣኝ ሰላም፤ ነሃሴ ሃያ ስድስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በካሜሮን ዋና ከተማ ያውንደ ለሚጠብቃቸው የመልስ ጨዋታ በቀሩት ጊዜያት ተዘጋጅተው ድክመታቸው አሻሽለው ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚሞክሩ ገልፃለች። በባህር ዳር አለም አቀ... | ጨዋታው አልቋል ብየ አላስብም ሰላም ዘርአይየኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ | ብሄራዊ ቡድኑ በመጋቢት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ከደሞክራቲክ ኮንጎ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ አሸናፊ ጋር የሚጫወት ይሆናል። |
Provide a news headline based on the following text. | ኢሳት ድሲመስከረም በአድስ አበባ ለተፈጸመው የጅምላ እስራት መንግስት በቂ ማብራሪያ እንድሰጥ ተጠየቀ። ሰመጉ በመግለጫው ምንም እንኳን ፖሊስ ከተማዋን ለማረጋጋት ርምጃ መውሰዱ ተገቢ ቢሆንም ከህግ አግባብ ውጭ ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ መጠነ ሰፊ እስር መፈጸሙ አግባብነት የለውም ብሏል። የጅምላ እስራቱ ሰላማዊ ዜጐችንም ጭምር ኢላማ ማድረጉ ጥቂት የማይባሉ ታሳሪወች ላይ ፖሊስ ድብደባ መፈጸሙ ብሎም ዘላቂ የአካል ጉዳት ማድረሱ በህግ ወንጀል እንደሆነ በግልጽ ባልተደነገጉ ስፍራወች ያገኛቸውን ዜጐች ማሰሩ ከህ... | በአድስ አበባ ስለተፈጸመው የጅምላ እስራት በቂ ማብራሪያ ይሰጥ ተባለ | ሰሞኑን የጅምላ እስር ከመንግስት በኩል ቢሆን ሙሉ ማብራሪያ ሊሰጥበት ይገባል ብሏል ሰመጉ። |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት ዜና ሰኔ ሁለት ሽህ ሰባት በቀጣዩ ወር በኢትዮጵያ ጉብኝት የሚያደርጉት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ተቃውሞ እንደገጠማቸው የእንግሊዙ ዘጋርድያ ጋዜጣ የተለያዩ አካላትን ዋቢ በማድረግ ዛሬ ረቡእ ዘገበ። ፍሪደም ሃውስ የተሰኘ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጀት በበኩሉ ኢትዮጵያ ሁሉንም የተቃዋሚ ድርጅቶች ከፖለቲካ ተሳትፎ ውጭ አድርጋ ባለበት ወቅት ፕሬዚዳንቱ በሃገሪቱ ጉብኝት ማድረጋቸው ተገቢ አለመሆኑን አስታውቀዋል። በጉዳዩ ዙሪያ ሰፊ ረፖርትን ያወጣው ግሎባል ቮይስ... | የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ የጉብኝት በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ዘንድ ተቃውሞ አስነሳ | ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ለሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አስደንጋጭ ዜና ሆኗል ያለው የእንግሊዙ ዘ ጋርድያን ጋዜጣ ተቋማቱ የኣሜሪካ ሃገራት ከፖለቲካ ተሳትፎ ውጭ አድርጋ ባለበት ወቅት ይሁን |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በፍትህ ሚኒስቴር እና በክልል ፍትህ ቢሮወች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። ባለፉት አመታት በተደረጉ የፍትህ ማሻሻያወች የተገኙ ውጤቶች እና የታዩ ድክመቶች መገምገማቸውን ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲወስ ተናግረዋል። የህግ አካላት ሃላፊነት፣ የህግ ማርቀቅ እና የማረም ስራወች ሂደት፣ ህጎችን የማጠቃለል የህግ ዘርፉን ለማዘመን የተሰሩ ስራወች እና መሰል ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል። የፌደ... | በፍትህ ሚኒስቴርና በክልል ፍትህ ቢሮወች መካከል በህግ እና ፍትህ ማሻሻያ ዙሪያ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ ተካሄደ | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን፦ በአሁኑ ወቅት የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌደዮን ጢሞቴወስ፣ የፌደራል ህጎችን ተፈፃሚነት የተመለከቱ እና የቅንጅታዊ አሰራር የተሰሩ ስራወች እና መሰል ተግባ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የደሴ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ክልላዊና ሃገራዊ ሁኔታወች ላይ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ባካሄደው ውይይት ለህልውና ዘመቻው ከ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰብስቧል። የንግዱ ማሃበረሰብ እያደረገ ያለውን ድጋፍም አጠናክሮ እንድቀጥል የደሴ ከተማ ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት መምሪያ ሃላፊ ዮናስ እንዳለ ጠይቀዋል። ተሳታፊወቹም የህወሃት ቡድን በክልሉ ተጨማሪ ጥፋቶችን ሳይፈጽም ለማጥፋት በሚደረገው ዘመቻ ከገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ በግንባር በመሰለፍ የሚጠበቅባ... | የደሴ ከተማ ነጋደወች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የደሴ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ክልላዊና ሃገራዊ ሁኔታወች ላይ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋሪ ባካሄደው ውይይት ለህልውና ዘመቻው ከ ሚሊየን ብር በላይ የንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ል |
Generate a news headline for the following article. | በደሴ የሚገኙ መስኪዶች በፌደራል ፖሊስና በመከላከያ ሰራዊት እየተበረበሩ መሆኑ ታወቀ። ለደህንነቱ ሲል ስሙ እንዳይገለጥ የጠየቀው የደሴ ከተማ ነዋሪ፤ ኢማሙን እንፈልጋለን በሚል ሰበብ መስኪዶችን ደፍረው ብርበራ ያካሄዱት የፌደራል ፖሊሶች፤ በከተማዋ የደህንነት ምክትል ሃላፊ አቶ ሃብታሙ እየተመሩ መሆኑን አስረድቶታል። በደህንነትና ፌደራል ፖሊስ የሚደረገው ብርበራና ወከባ በመስኪድ ብቻ አላበቃም ያሉት የደሴ ነዋሪ፤ የኢማሙ ቤትም መበርበሩን ጨምርው ገልጠዋል። ከደሴ ከተማ ከኢሳት ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉ ... | የደሴ ሙስሊሞችና መስጅዶች በፌደራል ፖሊሶች እየታመሱ ነው | በደሴ ከተማ የሚገኙ አምስት እስር ቤቶች ታፍሰው በታሰሩ የሙስሊሙ ማህበረሰብ አባላት ተሞልተዋል። |
Create a short title for the given news content. | በአበበ ፍቅር የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ለውጭ አገርም ሆነ ለአገር ውስጥ ጎብኝወች የተሟላና ምቹ አገልግሎት እየሰጠ አይደለም ተባለ። እነዚህንና ከዘርፉ ጋር ተያያዥ የሆኑ ችግሮችን ለመቅረፍ በተለይ ደግሞ ከሰሜኑ ጦርነትና ከኮቪድ ጋር ተያይዞ በከተማዋ በእጅጉ የቀነሰውንና የተቀዛቀዘውን የከተማዋን የጎብኝወች ቁጥር ከፍ ለማድረግ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ የተናገሩት የድስከቨር አድስ አበባ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ አዚዝ ይማም ናቸው። በሌላ በኩ... | አድስ አበባ ከተማ ለጎብኝወች የተሟላ አገልግሎት እየሰጠች አለመሆኗ ተጠቆመ | ከዚህ በተጨማሪ የአድስ አበባ ፕሮሞሽን መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ አዚዝ ይማም እንደገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ነው። |
Summarize the following news article into a concise headline. | ህዝቡ በጉጉት ይጠብቃቸዋል ተብሏል ብጹእ ወቅዱስ ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ዛሬ ጐንደር የሚገቡ ሲሆን ከ አመታት በኋላ የጐንደርን መሬት ይረግጣሉ ተብሏል። አቡነ መርቆሪወስ ከዛሬ ጀምሮ የጐንደርን ህዝብ ለመባረክና ለመጐብኘት እቅድ እንደያዙና ዘንድሮም በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በአል ላይ እንደሚታደሙ የገለጹት ድያቆን አደራጀው ህዝቡ ላለፉት አመታት የተለያቸውንና የናፈቃቸውን እኒህን ትልቅ አባት በአካል ለማየት በጉጉት እየጠበቀ እንደሆነም ተናግረዋል። ለፓትሪያሪኩ ከጐንደር አፄ ቴወድሮስ አየር ማ... | ብጹእ ወቅዱስ ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ዛሬ ጐንደር ይገባሉ | ፓትሪያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ በአደባባይ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ላይ እንደሚታደሙ የገለጹት ድያቆን አደራጀው ህዝቡ ላለፉት አመታት የተለያቸውንና የናፈቃቸው እኒህን ትልቅ አባት በአካል ለማየት በጉጉት እየጠበቀ እንደሆነም ተናግረዋ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ታምሩ ጽጌካሊፎርኒያ ኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ኦፍ ቴክኖሎጅ ተብሎ ከሚጠራ ሃሰተኛ የፈጠራ ተቋም ሃሰተኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ድግሪ እንድሰጥ አድርገዋል ተብለው ክስ የተመሰረተባቸው የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው የክስ መቃወሚያቸውን ለፍርድ ቤት አቀረቡ። ነገር ግን አቃቤ ህግ የደንበኛቸውን ስልጣን ምንጭ አለመግለጹን በመጠቆም በግልጽና በተጨባጭ በክሱ መግቢያ ላይ የተገለጸውን ሃላፊነት ያላግባብ ተገልግለዋል ወይም አልተገለገሉም የሚለውን በግልጽ ለመረዳት እንድቻል የጀኔራሉን ስል... | የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሃሰተኛ ማስተርስና ዶክትሬት ድግሪ እንድሰጥ አድርገዋል መባላቸውን ተቃወሙ | ሜጀር ጀኔራል ክንፈን ጨምሮ ሰባት የሜቴክ ሃላፊወችና አንድ ግለሰብ በሃሰተኛ ተቋም የተማሩ በማስመሰል በአጠቃላይ ከ ሚሊዮን ብር በላይ እንደሆነ መዘገባችን ይታወሳል። |
Create a short title for the given news content. | ከተቃዋሚ ፖለቲካ አመራሮች ጋር በአንድ መዝገብ የሽብር ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩት መካከል ሶስት ግለሰቦች ጥፋተኛ ሲባሉ ሁለቱ በነፃ ተሰናብተዋል። ጥፋተኛ የተባሉት ሶስቱ ግለሰቦች በጸረ ሽብር አዋጁ አንቀጽ ሰባት አንድ የተደነገገውን በማንኛውም መልኩ በሽብር ተግባር መሳተፍ ጥሰዋል ተብለው ነው ጥፋተኛ የተባሉት። ቀደም ሲል እንድከላከሉ ከተበየነባቸው መካከል ዮናታን ወልደና ባህሩ ደጉ የቀረበባቸውን ክስ በበቂ ተከላክለዋል በሚል ፍርድ ቤቱ በነፃ አሰናብቷቸዋል። ከሰማያዊ፣ አንድነትና አረና አመራሮች አቶ ... | ከተቃዋሚ አመራሮች ጋር በሽብር ከተከሰሱት ሶስቱ ጥፋተኛ ተባሉ | ከተቃዋሚ ፖለቲካ አመራሮች ጋር በአንድ መዝገብ የሽብር ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩት መካከል ሶስት ግለሰቦች ጥፋተኛ ሲባሉ ሁለቱ በነፃ ተሰናብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ ፀረ-ኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህገ ወጥ የወርቅ አምራቾችና አዘዋዋሪወች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። ርእሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከሚታወቅባቸው የማእድን ሃብቶች ቀዳሚው ወርቅ መሆኑን ጠቁመው፥ መንግስት በዘርፉ የሚሳተፉ ህገ ወጥ አምራችና አዘዋዋሪወችን ስርአት ለማስያዝ ግብረ ሃይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ወደ ብሄራዊ ባንክ የሚገባውን የወርቅ መጠን ለማሳደግ ባለፉት ጊዜያት በተሰሩ ... | በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህገ ወጥ የወርቅ አምራቾችና አዘዋዋሪወች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል አቶ አሻድሊ ሃሰን | ርእሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከሚታወቅባቸው የማእድን ሃብቶች ቀዳሚው ወርቅ መሆኑን ጠቁመው፥ መንግስት በዘርፉ የሚሳተፉ ህገ ወጥ አምራችና አዘዋዋሪወችን ስርአት ለማስያዝ ግብረ ሃይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኗን ተናግረዋል። ወደ |
Generate a news headline for the following article. | ከውይይቱ ምን ይጠበቃልበሃገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋወቹ ተቃዋሚ ፓርቲወች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንድዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም። ይህ ድርድር የዚህ አይነት ውጤት ይዞ መምጣት አለበት። ይህ የምርጫ ስነ ምግባር ድርድር ላልተደራደሩ ፓርቲወች ማነቆ ሆኖ ነበር። የአድርባይነት ስሜት የህዝብን አመኔታ የሸረሸረ በመሆኑ የገዥው ፓርቲ መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ነው የምሰጋው። የተቃዋሚወችን የመደራደር አቅም እጠራጠራለሁ አጥናፈ ብርሃኔ ጦማሪየፖለቲካ ም... | ስር ነቀል ለውጦች ብዙ ዋጋ አስከፍለውናል ሃገር በድርድር ነው የሚገነባው | ከውይይቱ ምን ይጠበቃልበሃገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋወቹ ተቋማት ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ስነ ምግባር መድረክ እንድዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም። |
Create a short title for the given news content. | በተለያዩ አካባቢወች የተነሱት ህዝባዊ ተቃውሞወች፣ የተፈጸሙ ግድያወችና በአሳለፍነው ወር የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፤ ጎብኝወችን አርቋል። ኢትዮጵያ ለታሪካዊ ስፍራወቿ ብቻ ሳይሆን ለመልከአ ምድሯና በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ የሰፈነባት ሃገር ሆና በመቆየቷ፤ ጎብኝወች በስፊው ይጎርፉባት ነበር። ከሶስት ሳምንታት በፊት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከወጣ ወድህ፤ የጎብኞውች ቁጥር ተመናምኗል። የቱሪዝም ኢንዱስትሪው የሚቀጥራቸው፣ የሚያስተዳድራቸው የንግድ ተቋማትና ግለሰቦችም ገቢያቸው ማሽቆልቆሉን ይናገራሉ። በሰሜን ... | የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ አለምአቀፍ ጎብኝወችን አርቋል ተባለ | ማርተ ፋን ደር ቮልፍ ከአድስ አበባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ዝርዝር ሄኖክ ሰማእግዜር ይዞ ቀርቧል። ሁሉም ጎብኝወች በየአመቱ ይስባሉ። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ግንቦት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አባያ ሃይቅ በእምቦጭ አረም መጠቃቱን የደቡብ ክልል የአከባቢና ደን ባለስልጣን የብዘሃ ህይወት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት አስታወቀ። የዳይሬክቶሬቱ ሃላፊ አቶ መላኩ ባፋ ፥ እምቦጭ አረም የአባያ ሃይቅን በስፋት እያጠቃ መሆኑን ገልጸው፥ አረሙን ለማጥፋት የሚያስችሉ ስራወችና ሙከራወች በሰው ጉልበትና በመሳሰሉት ለመግታት ጥረት ቢደረግም ሊሳካ አልቻለም ብለዋል። በዚህም በሃይቁ ላይ ያለውን ብዘሃ ህይወት በማይጎዳ መልኩ አረሙን የማጥፋት ዘመቻ ለማካሄድ ከባለድ... | አምስት ሽህ ሄክታር ስፋት ያለው የአባያ ሃይቅ ክፍል በእምቦጭ ተወሯል | ሃላፊው በበኩላቸው፥ አረሙን የማጥፋት ዘመቻ ለማካሄድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ የካቲት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የጥላቻ ንግግሮችን የሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊወቻቸው ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ተፎካካሪ ፓርቲወች ገለጹ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዋሲሁን ተስፋየ ፓርቲያቸው ለምርጫው በሁሉም ረገድ እያደረገ ያለው ዝግጅት በስነ ምግባር የተመራ መሆኑን ገልጸዋል። ፓርቲወች በህዝብ ዘንድ ተቀባይነትን አግኝተው የያዙትን አላማ እንድያሳኩ በተለይ በምርጫ ቅስቀሳ ጊዜ የህብረተሰቡ... | በቅስቀሳ ዘመቻው የጥላቻ ንግግሮችን በሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊወች ላይ እርምጃ እንወስዳለን ተፎካካሪ ፓርቲወች | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዋሲሁን ተስፋየ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ገና በአል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሶስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ መቅደሶች ይገኛሉ። በምድብ ሁለት የሚገኙት እና በሰማያዊት እየሩሳሌም የሚመሰሉት ደግሞ፥ ቤተ ገብርኤል፣ ቤተ አማኑኤል፣ ቤተ መርቆርዮስ፣ ቤተ አባ ሊባኖስ መሆናቸውን እና አራቱም በአንድ አቅጣጫ እንደሚገኙም ይታወቃል። በህንፃ ግንባታ ቅደም ተከተላቸው መሰረትም በምድብ አንድ በምድራዊት ኢየሩሳሌም የሚመሰሉት፥ ቤተ ማርያም፣ ቤተ መድሃኒአ... | ገና በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በሃያ ሶስት አመታት የታነጹት ቤተ መቅደሶች | ከአንድ አለት የተፈለፈሉት ቤተ መቅደሶች በኢየሩሳሌም እና በኖሃ መርከብ ምሳሌ ተደርጎ የታነጸው ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ነአኩቶለአብ እንድሁም አሸተን አሽተን ማርያምን በመጎብኘት የኢትዮጵያን ታሪክና ጥበብ ተረድተው ለሌሎች የማ |
Create a short title for the given news content. | አንድ መቶ ሃያ ከኢየሩሳሌም አርአያ ባለፈው ወር ከአየር ሃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ጀኔራል ሞላ ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንደተመለሱ ምንጮች ገለጹ። ስብሰባው ካለመግባባት በተጠናቀቀ ማግስት ጀኔራል ሳሞራ ለአየር ሃይል ከፍተኛ መኮንኖች፦ ከእንግድህ በኋላ አየር ሃይሉን የሚመራው ጀኔራል መሃመድ ነው፤ በማለት በቃል መግለፃቸውን ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጀኔራል ሞላ እንደተነሱ የተነገራቸው በስልክ መሆኑን ጠቁመዋል። በጀኔራል ሞላ እና በጀኔራል ሳሞራ መካከል ስር የሰደደ ቅራኔና ልዩነት የፈጠረው ጉዳይ በስ... | ጀኔራል መሃመድ ሲነሱ፤ ጀኔራል ሞላ ተመለሱ | ጀኔራል ሞላን እንደተነሱ የተነገራቸው በስልክ መሆኑን ጠቁመዋል። |
Generate a news headline for the following article. | ክልሎች እያደረጇቸው ያሉ የክልል ልዩ ሃይሎች ህገ መንግስቱ ከሚፈቅደው የፖሊስ አደረጃጀት ውጭ በመሆናቸው፣ ፓርላማው የአገርን ሰላም ለማስጠበቅ ሲባል የራሱ የሆነ አሰራር ሊያበጅለት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አሳሰቡ። ሰብሳቢዋ አክለውም እንደ ተቋም በተዋረድ በሚሊዮኖች ለሚሆኑ ዜጎች ስልጠናወች ተሰጡ መባላቸውን፣ ነገር ግን ለፖሊስ ሃይሉም ሆነ ለሃብረተሰቡ የሚሰጠው ስልጠና የሚሞቱ ዜጎችን ካልታደገ፣ የሚወድሙ ሃብትና ንብረቶችን ከላስቆመ የሚኒስቴሩ ስራ ከንቱ ነው ብለዋል። የፓ... | የክልል ልዩ ሃይል ኢህገ መንግስታዊ በመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል ወይዘሮ ሙፈርያት ካሚል የሰላም ሚኒስትር | የሰላም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውስጡ የያዛቸው የጸጥታና የደሃንነት ተቋማት እንደ አገር ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶችን ቅድመ ማስጠንቀቂያ መስጠት የሚቻልበትን አቅም በመገንባት፣ የሚጠበቅባቸውን አቋም መያዝ አለብን ብለዋል። |
Generate a news headline for the following article. | ቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ ውስጥ በውጭ ዜጎች በሚዘወተር ስፕለንድድ በሚባል ሆቴል ላይ ታጣቂወች ተኩስ ከፈቱ። በሆቴሉ አጠገብ በሚገኝ ሎ ካፑችኖ በሚባል ሻይ ቤት ውስጥም ተመሳሳይ ጥቃት መፈጸሙ ተዘግቧል። ከዚያም ክዋሜ ን ኩርማህ ጎዳና ወደሚገኘው ስፕሌንድድ ሆቴል ሄዱና ተኩስ ከፈቱ። ሶስት ታጣቂወች በሆቴሉ ላይ ከተፍተውታል በተባለው ተኩስ ሆቴሉ መቃጠሉም ተገልጿል። ዋጋዱጉ ውስጥ ከሚገኙት ትላልቅ ሆቴሎች አንዱ በሆነውና ብዙ ጊዜ ምእራባዊያንና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች በሚያዘወትሩት... | ዋጋዱጉ ቡርኪና ፋሶ ውስጥ አደጋ ተጣለ | ይሁን እንጅ የተያያዘውን ቪድዮ ፋይል ለማየት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሶስት መቶ ስልሳ ሶስት ከዚህ ቀጥሎ ያለው አቶ ግርማ ካሳ አድስ አበባን ያቀፈ ሸዋ የሚባል ክልል ቢኖር ጥሩ ነው በሚል እርስ ለፃፉት የተሰጠ አስተአይየት ነው። ስለሆነም በኢጣሊያ ወቅት የነበረን የሃገር በክልል መከፋፈል ካርታ በመጠቀም ወይም ለሃገር ከሚኖረውና ለህዝብ ከሚሰጠው ጥቅም በመነሳት ሸዋ የሚል ክልል መመስረት ግድ የሚል ነው። አድስ አበባን የራሱና የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አድርጎ በራሱ መተዳደር የሚችል ሸዋ የሚባል ክልል መመሰረት ግድ የሚል ሲሆን ለዘለቂታ እድገትም ሆነ ሰላምና አንድነት ወሳ... | አወን አድስ አበባን ያቀፈ ሸዋ የሚባል ክልል ቢኖር ጥሩ ነው ንግስት | ከዚህ ቀጥሎ ያለው አቶ ግርማ ካሳ አድስ አበባን የራሱና የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አድርጎ በራሱ መተዳደር የሚችል ሸዋ የሚባል ክልል መኖር አለበት። በትክክለኛ አሰራር የተሰራ ቢሆን ኖሮ ግን ድላን፣ ሸሸመኔንና ሌሎችንም ጨምሮ በ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከሩሲያ ምግብ እና ማዳበሪያ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም አካል ማእቀብ ሳይፈራ ግዥ መፈጸም እንደሚችል የአውሮፓ ሃብረት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ሃላፊ ጆሴፍ ቦሬል አስታወቁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል በዘለቀው ወታደራዊ ግጭት ምክንያት ጥቁር ባህር ወደቦች ላይ የተያዘውን የዩክሬን ወጭ የእህል ንግድ ማስለቀቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። ከአውሮፓ ሃብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባም የአውሮፓ ሃገራት ተጨባጭ ... | የአውሮፓ ሃብረት በሩሲያ የምግብ እና የማዳበሪያ አቅርቦቶች ግዥ ላይ ማእቀብ አለመጣሉን አስታወቀ | ይሁን እንጅ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት እናመሰግናለን። |
Provide a news headline based on the following text. | ኢሳት ግንቦት ሁለት ፥ ሁለት ሽህ ስምንት በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን ኪንዶ ኮሻ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት በትንሹ አርባ አንድ ሰወች ሞቱ። ይህ በእንድህ እንዳለም፣ በባሌ ዞን የጣለን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ በትንሹ ዘጠኝ ሰወች መሞታቸውን የዞኑ ፖሊስ ማክሰኞ አስታውቋል። በተመሳሳይ የጎርፍ አደጋም፣ በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ጎርጎቱ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሁለት ታዳጊ ህፃናት ህይወት ማለፉን የዞኑ ሃላፊወች ለመገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል። በዞኑ በሚገኙ አምስት ቀበሌወች ... | በወላይታ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት የአርባ አንድ ሰወች ህይወት ጠፋ | ይሁንና፣ በአደጋው መንገዶች ከጥቅም ውጭ በመሆናቸው ምክንያት የነብስ አድን ስራው አስቸጋሪ እንዳደረገው የዞኑ ፖሊስ ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልጿል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት መሆኑንም ለመረዳት |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለግብጽ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቅርበዋል። በዚህ ወቅት አምባሳደር ማርቆስ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አል ሲሲ ከኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት የተላከ ሰላምታ እና መልእክት አድርሰዋል። በመልእክቱም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ እና ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ለፕሬዚዳንቱ መልካም ጤንነትን፤ ለግብጽ ህዝብ ደግሞ እድገትንና ብልጽግናን መመኘታቸው በግብጽ የኢትዮጵያ ... | አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቀረቡ | ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ እና ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ በዛሬው እለት በኢታሃድያ ቤተመንግስት በተደረገው ስነ ስርአት ላይ የተሰጠኝ አንድ ትልቅ ሃላፊነት የሁለቱን ህዝቦች ግንኙነት ወደ ሚገባው ከፍታ መውሰድ |
Create a short title for the given news content. | ነሃሴ ሃያ ስምንትቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ባለፈው እሁድ በአድስ አበባ ሰማያዊ ፓርቲ ሊያደርገው የነበረውን የተቃውሞ ሰልፍ በሃይል የጨፈለቀው የ ኢህአደግ መንግስት በርካታ የፓርቲውን አባላት እንዳሰረ እንደደበደበና እና የጽህፈት ቤቱን ንብረት እንደመዘበረ ፓርቲው መግለጹን ቢቢሲ በትናንት ዘገባው አመልክቷል። የፓርቲውን ሊቀመንበር ይልቃል ጌትነትን በመጥቀስ የዜና አውታሩ እንደዘገበው እሁድ ሊካሄድ ለነበረው ሰላማዊ ሰልፍ በፓር ቲያቸው የተዘጋጁ የድምጽ መሳሪያወች በታጣቂወች ተወስዷል ሰልፉም እንዳይ... | የኢትዮጵያ መንግስት በሰማያዊ ፓርቲ ላይ ጥቃት አላደረስኩም ሲል መካዱን ቢቢሲ ዘገበ። | ሰማያዊ ፓርቲው በባለፈው የተቃውሞ ሰልፍ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ከእስር እንድፈቱ የጠየቀ ሲሆን መለስ ከሞቱ በኋላ ሃይለማርያም ደሳለኝ የሚመሯት ኢትዮጵያ ባለችበት ቀጣና እስላማዊ አማፂያንን በመዋጋት የአሜሪካ አጋ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በጾሙ ጊዜያት ያጎለበትናቸው መልካም ተግባራት የአብሮነትን ድልድይ የሚያጠናክሩ፣ መልካምነትን የሚያላብሱ፣ የመተባበርና የመቻቻል ሰንሰለትን የሚያጎለብቱ በመሆናቸው የዘወትር የምግባርና የተግባር መርሆወቻችን ሆነው እንድቀጥሉ ጥረት ማድረግ ይኖርብናልም ነው ያሉት። በየእምነቶቻችን አስተምህሮወችና ድንጋጌወች መሰረት የምና... | አቶ እንዳሻው ጣሰው ለትንሳኤ በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ | በመልእክታቸውም ያለፉት የጾምና የጸሎት ጊዜያት በእምነቶቻችን አስተምህሮወችና ድንጋጌወች መሰረት የምናከናውናቸው ሃይማኖታዊ ክንዋኔወች ውስጣዊና ውጫዊ ሰላምን በማጎናጸፍ የእርስ በርስ ትስስራችን በፍቅር፣ በመከባበርና በ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከዚህ ቀደም በየአመቱ ሲያከናውነው ከነበረው በተለየ፣ በሁለት ሽህ አስር በጀት አመት አንድም የመንገድ ግንባታ ውል ሳይፈጽም የበጀት አመቱ ታጋመሰ። በጉዳዩ ላይ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ሪፖርተር ያገኘው ተጨማሪ መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በበጀት አመቱ ይፈረማሉ ተብለው የተያዙት የመንገድ ፕሮጀክቶች የግዥ ሂደታቸው የተጀመረው በዚሁ በጀት አመት በመሆኑ ጊዜ ወስዷል። በበጀት አመቱ ይፈረማሉ የተባሉት ፕሮጀክቶች የግዥ ሂደታቸው ደግሞ እስከ አራት ወራት የሚጠይቅ በመሆኑ... | የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት አመቱ አንድ የመንገድ ግንባታ ውል አልፈጸመም | ባለስልጣኑ የመንገድ ፕሮጀክቶች በበጀት አመቱ ግንባታቸውን ለማስጀመር ጊዜ በመውሰዱ ነው ይላሉ።
የኢትዮጵያ መንገዶች ከዚህ ቀደም በየአመቱ እንደሚያከናውነው፣ በሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት በኋላ የኮንትራት ውላቸው መፈረ |
Generate a news headline for the following article. | በፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች ግንባታ ላይ የቻይና ኮንትራክተሮች አነጣጥረዋል የአገሪቱ የፋይናንስ ተቋማት መንደር እንደሚሆን በሚጠቀበውና በተለምዶ ሰንጋ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ዘመን ባንክ ባለ ስላሳ አራት ፎቅ ህንፃ ግንባታ ለማከናወን ያወጣውን ጨረታ ቻይና ውዩ የተባለው የቻይና ኩባንያ አሸንፎ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ። እነዚህ ባንኮች የህንፃ ግንባታ ስራወቻቸውን የሰጡት ለቻይና ኩባንያወች ሲሆን፣ በከተማው ውስጥ የሚሰሩ ትልልቆቹ የፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች በቻይና ኩባንያወች በተመሳሳይ እ... | የዘመን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ ለቻይና ኮንትራክተር ተሰጠ | የፋይናንስ ተቋማት ህንፃወች ግንባታ ላይ የቻይና ኮንትራክተሮች አነጣጥረዋል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ የገባው እ ኤ አ ሁለት ሽህ እንደሆነ የተገኘው መረጃ ያስረዳል። |
Provide a news headline based on the following text. | የቢቢሲ ፓናሮማ ፕሮግራም የምርምር ዘገባን ተከትሎ የእንግሊዝ ታክስ ከፋዮች ገንዘብ ሶሪያ ለሚገኝ አክራሪ ቡድን ውሏል በሚል የእንግሊዝ መንግስት አንድ የእርዳታ ፕሮጀክትን አግዷል። ዘ ፍሪ ሲሪያን ፖሊስ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ የተቋቋመው የሶሪያ አመጽን ተከትሎ ሲሆን አላማውም በተቃሚው ሃይል ቁጥጥር ስር የነበሩ ግዛቶች ላይ ህግና ስርአትን ማስፈን ነው። አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ እንደሚለው ከሆነ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ መሳሪያን የማይታጠቅ ከማህበረሰቡ የተውጣጣ የፖሊስ ሃይል ሲሆን... | የእንግሊዝ የእርዳታ ገንዘብ በሶሪያ ለሚገኙ አክራሪወች ውሏል ተባለ | የእንግሊዝ መንግስት ፕሮጀክቱን ከወነጀለበት ምክንያቶች አንዳንዶቹም በተቃራኒው ከአክራሪ ቡድኑ ጋር ግንኙነት እንደነበረው ተናግረዋል። ይህንን ዘገባ ተከትሎ የሶሪያ ፖሊስ ሃይል በፍርድ ቤቶች ጣልቃ በመግባት አሰቃቂ የ |
Provide a news headline based on the following text. | ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶች በአገር ውስጥ ምርቶች ተተክተዋል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ወደ ውጭ ከተላከ የጨርቃ ጨርቅ ምርት አንድ መቶ ሃያ ስድስት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የገለጹት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ፣ በዘጠኝ ወራት ውስጥ የወታደር ዩኒፎርሞችን ለማምረት ኢንዱስትሪወችን በማሳተፍና ለ ዜጎች የስራ እድል በመፍጠር ወደ ውጭ ይወጣ የነበረን የስልሳ ሚሊዮን ብር ግብይት በአገር ውስጥ መተካት ተችሏል ብለዋል... | ወደ ውጭ ከተላከ እንጀራ ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ | የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአጠቃላይ ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በአገር ውስጥ መተካት መቻሉን በመግለጽ በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ደረጃ ስታንዳርድ ወጥቶለትና ታሽጎ ወደ ው |
Provide a news headline based on the following text. | የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባልተገባ የብድር አሰጣጥ ስርአትና ክትትል ምክንያት፣ በጥቅሉ ካበደረው አርባ አራት ቢሊዮን ብር ውስጥ ቢሊዮን ብር የተበላሸ ብድር መሆኑን በይፋ አስታወቀ። ባንኩ ከብድር አፈቃቀድና አስተዳደር አኳያ የሰራተኞችና የማኔጅመንት አካላት የአፈፃጸምና ስራን በአግባቡ የመምራት ክፍተቶች፣ እንድሁም በውጭ አካላት በነበረበት ተጽእኖ ምክንያት የባንኩ የተበላሸ ብድር ክምችት መጠን እ ኤ አ እስከ ሰኔ ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ ድረስ ስላሳ ዘጠኝ ነጥብ አራትሶስት በመቶ ደርሷል፤ ሲልም ሰነዱ ያመ... | የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር ቢሊዮን መድረሱ ይፋ ተደረገ | ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የብድር አሰጣጥ ስርአትና ክትትል ምክንያት፣ በጥቅሉ ካበደረው አርባ አራት ቢሊዮን ብር ውስጥ ነጥብ ሁለት በመቶ እንደነበር መረጃው ያመለክታል። ፓርላማው በዚህ የካፒታል እድገት ጥያ |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት ድሲየካቲት በወህኒ ቤት የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት እንድፈቱና በእስር ቤት ውስጥ የሚፈጸምባቸው በደል እንድቆም የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረት ጠየቀ። ሌሎች የፖለቲካና የህሊና እስረኞች እየተፈቱ ባሉበት ወቅት የዋልድባ መነኮሳትን በወህኒ ቤት ውስጥ ማገትና ማጎሳቆል የህወሃት መንግስት ለቤተክርስቲያኒቱ ያለውን ጥላቻ የሚያሳይ ነው ሲልም ህብረቱ አመልክቷል። ወይባና አስኬማ የዋልድባ መነኮሳት ክብር በሚል ርእስ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንቅናቄ ህብረት ባወጣውና ለዋልድባ መነኮሳት አጋርነቱን በገለጸ... | የዋልድባ መነኮሳት እንድፈቱና በእስር ቤት ውስጥ የሚፈጸምባቸው በደል እንድቆም ተጠየቀ | ሌሎች የፖለቲካና የህሊና እስረኞች እየተፈቱ ባሉበት ወቅት የዋልድባ መነኮሳትን በወህኒ ቤት ውስጥ ማገትና ማጎሳቆል የህወሃት መንግስት ለቤተክርስቲያኒቱ ያለውን ጥላቻ የሚያሳይ ነው ሲልም ህብረቱ አመልክቷል። ወይባና አስ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም በማስጠበቅ የልማት ስራወችን አጠናክሮ መቀጠል የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ የባህርዳር ከተማ ነዋሪወች ተናገሩ። የህዝብ ጥያቄወች የሚፈቱት በውይይትና በንግግር መሆኑን የጠቀሱት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው ከግጭት ማትረፍ የሚሹ አካላትን እኩይ አላማ በጋራ መታገል ይገባል ብለዋል። የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ይርጋ ሲሳይ በበኩላቸው የአማራ ክልል ህዝብ የጦርነትን ጉዳትና አውዳሚነት ጠንቅ... | በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም ማስጠበቅ የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል የባህርዳር ከተማ ነዋሪወች | ከዚህ በተቃራኒ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ቡድኖች ግን ክልሉን የጦርነት አውድማ ለማድረግ እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው አላማቸውን ለመክሸፍ ህዝቡ ከጸጥታ ሃይሉ ጋር የትብብር ስራውን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በግል ባለሃብቶች እና በመንግስት እና በግል ባለሃብቶች ጥምረት ሊካሄዱ የሚችሉ አርባ አራት ፕሮጀክቶች መለየታቸውን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። ሶስት መቶ የሚጠጉ የዘርፉ የሃገር ውስጥ እና የውጭ አልሚወችም በዘርፉ መዋእለ ንዋያቸውን በማፍሰስ ተጠቃሚ በሚሆኑበት ሁኔታ ዙሪያ በሚያተኩረው ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉም ነው ሚኒስትሯ የገለጹት። ጉባኤው ከነገ በስቲያ እና ሃሙስ የሚካሄድ ሲሆን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ... | በትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ዘርፍ የግል ባለሃብቶች የሚሰማሩባቸው አርባ አራት ፕሮጀክቶች ተለይተዋል የትራንስፖርት ሚኒስቴር | ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን፦ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ
አድስ አበባ ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ |
Create a short title for the given news content. | ሁለት መቶ ስላሳ ዘጠኝ ከስርጉተ ስላሴ ነጥብ ሶስት ሁለት ሽህ ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ። እባክህ አንጣህ ምልጃዋ ይሁንህ አለሁህ ትበልህ፤ አለችልህ ውስጥህ የእምነት ደግነትህ። ስለዚህም ምክንያት ፍጥረት ሁሉ ያመሰግኑኛል ሉቃ ምእራፍ ፩፥ ከቁጥር ፵፱ ፶፩ እባክህ አንጣህ እምየ ትጠጋህ ድንግል ትዳስስህ እሷ ትሁንልህ ምህረቷ ይዳብስህ። እባክህ አንጣህ ትኑርልን ነፍስህ ይኑርልን ጸጋህ ይሁንልን ግርማህ ማቱሳላ እንቁህ። አትያዝ አይባልም፤ ምህረትህን እንጅ እግዚአብሄር ይስጥልኝ። ስድስት በአርቲስት ፍቃዱ ተክለ... | እባክህ አንጣህ ስርጉተ ስላሴ የሳተናው አምደኛ | ከስርጉተ ስላሴ ነጥብ ሶስት ሁለት ሽህ ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ። እባክህ አንጣህ ምልጃዋ ይሁንህ አለሁህ ትበልህ፤ አለችልህ ውስጥህ የእምነት ደግነትህ። ስለዚህም ምክንያት ፍጥረት |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሃምሌ አንድ ቀን ሁለት ሽህ በወጣው የሃያ ሰማኒያ እና አርባ ስልሳ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የዳታ ማጭበርበር ድርጊት በመከሰቱ ሁኔታውን እያጣራ እንደሚገኝ እና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከእጣ አወጣጥ ስነ ስርአት በኋላ የተለያዩ ጥቆማወች በመቅረባቸው የኦድት ስራ ሲጀመር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንድውል ወደ ኮምፒዩ... | የመድናዋ አስተዳደር ሰሞኑን በወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ የዳታ ማጭበርበር መከሰቱን አስታወቀ | ይሁን እንጅ ከእለት ጉርሱ የቆጠበውን እና በከፍተኛ ጉጉት የሚጠባበቀውን ህዝብ በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ ቀና ሃሳብ እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል። በዚህ ሂደት በአድስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ቢሮ አድስ ሶፍትዌር እንድበለጽ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ዶክተር ኖ የተሰኘው የመጀመሪያው የጀምስ ቦንድ ፊልም ሃምሳኛ አመቱ በሚከበርበት እለት የተመረቀውና ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ለእይታ የቀረበው ስካይፎል ኛው የጀምስ ቦንድ ፊልም ነው። ካሲኖ ሮያል እኤአ በ ለእይታ ሲበቃ በመጀመሪያወቹ አስር ቀናት ሚ ዶላር አስገኝቷል። በ ደግሞ ኳንተም ኦፍ ሶላስ በአስር ቀናት ሚ ዶላር አስገብቷል። ከሸን ኮነሪ በተጨማሪ ሮጀር ሙርና ፒርስ ብሮስናን በተለያዩ ጊዜያት የጀምስ ቦንድን ገጸባህርይ የተጫወቱ ሲሆን በቦታቸው የተተካው ዳንኤል ክሬግ የአሁኑን ጨምሮ በሶስት ፊልሞ... | አድሱ የጀምስ ቦንድ ፊልም ስካይፎል እየተደነቀ ነው | ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ለእይታ የቀረበው ስካይፎል ወደ ሁለት መቶ ሚሊዮን ዶላር በሚጠጋ ወጭ የተሰራ ነው። |
Create a short title for the given news content. | ኢሳት ድሲመጋቢትበኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ ዞን ታጣቂወች ባደረሱት ጥቃት የአምስት ሰወች መገደላቸው ተነገረ። በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ወለጋ ዞን የተፈጸመውን ጥቃት ያደረሱት የጦር መሳሪያ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ያልታወቁ ሃይሎች ናቸው ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገልጿል። በጥቃቱም የሁለት የውጭ ሃገራት ዜጎች እና ሶስት ኢትዮጵያውያን በድምሩ አምስት ሰወች ተገድለዋል ነው ያለው። የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንዳስታወቀው ጥቃቱ የደረሰው በምእራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ በሁምነ ... | በምእራብ ወለጋ ዞን ታጣቂወች ባደረሱት ጥቃት አምስት ሰወች ተገደሉ | የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንዳስታወቀው ጥቃቱ የደረሰው በምእራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ በሁምነ ዋቃዮ ቀበሌ ውስጥ ነው። ሁለቱ የውጭ ሃገራት ሰወች ዜግነታቸው ከየት እንደሆነ የኢትዮጵያ ኮሚ |
Generate a news headline for the following article. | ባህር ዳርባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል። አድስ አበባ ባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል። በተለይ ከባህር ዳር የሚሰራጨው የአማራ ክልል ቴሌቪዥንለዚህ መድረክ ሰፋ ያለ ሽፋን በመስጠት የተንሸራሸሩትን ሃሳቦች የተ... | የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የምክክር መድረክ በባህር ዳር እስክንድር ፍሬው | ከባህር ዳር የሚሰራጨው የአማራ ክልል ቴሌቪዥንለዚህ መድረክ ሰፋ ያለ ሽፋን በመስጠት የተንሸራሸሩትን ሃሳቦች የተስተጋቡትን መልእክቶች በአማረኛ እና በኦሮምኛ ሙዚቃወች በታጀቡ ዝግጅቶች አቅርቧል። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ጥር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍቢሲ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ደረጃውን የጠበቀ የምርት መቀበያ መጋዘን ግንባታ በቴፒ ገንብቶ ማጠናቀቁን የገለጸ ሲሆን በኤሌክትሮኒክ ግብይትና ጨረታ ስድስት መቶ ዘጠና ስምንት ተገበያዮችን ማሰልጠኑንም አስታወቀ። ምርት ገበያው ከመደበኛ እቅድ በተጨማሪ በለውጥ ስራወች የአሰራር ስርአቱን ለማሻሻል ለደንበኞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት የሚረዱ የተለያዩ ማሻሻያወች መከናወናቸው ገልጿል። በተጨማሪም በዚህ አመት ሁለት አዳድስ ባንኮችን ወደ ግብይት ስርአቱ በማስገባት የክ... | የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የምርት መቀበያ መጋዘን ግንባታ በቴፒ ገንብቶ ማጠናቀቁን ገለጸ | ከዚህ በተጨማሪም የፋና ቴሌቪዥን ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት እናመሰግናለን።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ደረጃውን የጠበቀ የምርታ መቀበያ መጋዘን ግንባታ በቴፒ ገንብቶ ማጠናቀቁን የገለጸ ሲሆን በ |
Provide a news headline based on the following text. | በኢትዮጵያ የግንባታውን ዘርፍ በአግባቡ እንድመራ የሚያደርግ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት ረቂቅ ፖሊሲና የማስፈጸሚያ የህግ ማእቀፍ ማዘጋጀቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትር ድኤታው ኢንጅነር ሃይለመስቀል ተፈራ በአሁኑ ወቅት በአስርና በስድስት ደረጃወች በተከፋፈሉ ምድቦች ውስጥ በአገሪቱ በድምሩ ሁለት ሽህ አምስት መቶ የግንባታ ስራ ተቋራጮች መመዝገባቸውን ጠቁመው ከሁለት መቶ ስላሳ በላይ የአማካሪ መሃንድስ ድርጅቶች ተመዝግበው በስራ ላይ መስማራታቸውን አስታውቀዋል። ከባለ... | የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት ረቂቅ ፖሊሲና የማስፈጸሚያ ህግ ተዘጋጀ | የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ መዘጋጀቱን አመልክተው በፕሮጅክት አፈፃጸም ላይ የሚታዩ የአቅም ውሱንነትን ለመቀነስ የፕሮጀክት ባኔጅመንት ፋብሪካ ማሳሰቢያ ድርጅቶች፣ የጤናና የትምህርት ተ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የክልሉን የግብርናና የቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ርብርብ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። የክልሉ የውሃና ማእድንና ኢነርጅ ቢሮ ሃላፊ ኢንጅነር አክሊሉ አዳኝ በበኩላቸው ክልሉ በገጠርና በግብርና ልማት የመበልጸግ ትልቅ ጸጋና አቅም ያለው መሆኑን ተናግረዋል። በግብርና ልማት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የህዝብ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው ክልሉን የሰላምና ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረ... | የክልሉን ግብርናና ቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ተገለጸ | ርእሰ መስተዳደሩ በበኩላቸው የግብርና፣ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ዘርፎችን በማልማት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የህዝብ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ ጠቅሰው ክልሉን የሰላምና ብልጽግና ተምሳሌት አድርጓል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት፣ የፌደራል መንግስቱ ለችግሩ ምላሽ እንድሰጥ የክልሉ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የስራ ሃላፊወች ስድስት ጊዜ በደብዳቤ እንድሁም በስልክ እርዳታ ቢጠይቁም፣ ምንም አይነት መልስ አለመሰጠቱን በምርመራ ስራየ አረጋግጫለሁ ብሏል። በድርቅና ጎርፍ አደጋው ለተጎዱ ዜጎች በወረዳና በዞን እንድሁም ከክልል በኩል ድጋፍ ይደረግ የነበረ ቢሆንም፣ ለስድስት ጊዜ ያህል ለፌደራል መንግስት ደብዳቤ ቢፃፍም የፌደራል መንግስ... | በደቡብ ለተከሰተው ድርቅ የፌደራል መንግስት ስድስት ጊዜ በደብዳቤ ተጠይቆ ምላሽ አለመስጠቱ በምርመራ ተረጋገጠ | የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት፣ የፌደራል መንግስቱ ለችግሩ ምላሽ እንድሰጥ የክልሉ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከፍተኛ የክሊሉ የስራ ሃላፊወች ስድስት ጊዜ በደብዳቤ እንድ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የትራምፕ ወንድም ልጅ ሜሪ ትራምፕ የፃፉት መጽሃፍ ፕሬዝደንቱን እጅጉን ራስ ወዳድ ሲል ይገልፃቸዋል። አጭበርባሪ ተማሪ ሜሪ፤ አጎቷ ዶናልድ የአገሪቱን ብሄራዊ ፈተና ለሌላ ሰው ከፍለው እንዳስፈተኑ በአድሱ መጽሃፋቸው ላይ ጽፈዋል። ሜሪ፤ ዶናልድ ትራምፕ በአባታቸው ፍሬድ ትልቁ ጥላ ስር እንዳደጉ ይናገራሉ። ሜሪ እንደሚሉት ዶናልድት ትራምፕ ይህን ያደረጉት ራሳቸው ቢፈተኑ ውጤታቸው ለዩኒቨርሲቲ ላያበቃቸው ስለሚችል ነው። አልፎም ሜሪ የሃያ ዘጠኝ አመት ወጣት ሳሉ ስለተክለ ሰውነታቸው ተገቢ ያልሆነ አስተያየት... | ሜሪ ትራምፕ የፃፉት መጽሃፍ ስለ ፕሬዝደንት ትራምፕ ምስጢራት አዝሏል እየተባለ ነው | ሜሪ፤ ዶናልድ ትራምፕ የአገሪቱን ብሄራዊ ፈተና ለሌላ ሰው ከፍለው እንዳስፈተኑ በአድሱ መጽሃፋቸው ላይ ጽፈዋል። |
Provide a news headline based on the following text. | በ ኛው ሳምንት የሊጉ ሶስተኛ ቀን ውሎ ጅማ ላይ አባ ጅፋር ድቻን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። የጅማ አባ ጅፋር ዋና የማጥቃት አማራጭ የሆኑት የመስመር አጥቂወች የወላይታ ድቻን የኋላ መስመር አስከፍቶ ለመግባት በአማካዮቹ ድጋፍ ከሚያገኘው የድቻ የኋላ ክፍል ጋር ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል። ካለፉት አምስት ጨዋታወች ሁለት ነጥቦች ብቻ ያገኙት ወላይታ ድቻወች ጎንደር ላይ ከደረሰባቸው የአንድ ሽንፈት በኋላ ነው ወደ ጅማ የሚያመሩት። ከሜዳቸው ውጭ ምንም ጨዋታ ማሸነፍ ያልቻ... | ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳስ ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ | ይሁን እንዳሻው መስኡድ መሃመድድድየ ለብሪ ማማዱ ሲድቤ ኤርሚያስ ሃይሉታሪክ ጌትነትእዮብ አወል አብደላ ውብሸት አለማየሁ ሄኖክ አርፌጮበረከት ወልደቸርነት ጉግሳ አብዱልሰመድ አሊ ፍጹም ተፈሪ አንዱአለም ንጉሴ ባየ ገዛኸ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ይህ ያሉት ከመቐለ ሃተማ ተወክለው ጎንደር በነበረው የትግራይና የአማራ ህዝብ ምክክር መድረክ የተሳተፉ እናት ናቸው። ህዝባችን ግን እንደዛ አይደለም አማራ የትግራይ ህዝብ ወገን መሆኑ ያውቃል ደማችን አንድ ነውእማልደብቀው ነገር እያለቀስኩኝ ነው የሰማኋቸው እንድህ መሆን ነበረበት ወይ በሚል ቁጭት። የትግራይ ህዝብ ያለ ስሙ ስም አይሰጠው ክፉ መናገር የማይወድ ህዝብ ነው መሪወቻችን እና ህዝቡ ብልህ ባይሆን እኮ አምና ጎንደር በተፈጠረው ነገር ትግራይ ያለ ህዝብ ሰላም አይሆንም ነበር። ችግር ስላለን ግን ... | ልጆቻችን ታሪክ የሌለው ሞት እንድሞቱ አንፈልግም ከመቐለ ተወክለው ጎንደር በነበረው መድረክ የተሳተፉ እናት | ትግራይ ያለ ህዝብ ሰላም አይሆንም ነው። ችግር ስላለን ግን ልጆቻችን ታሪክ የሌለው ሞት እንድሞቱ አንፈልግም። በሁሉም ላይ ከተናገረው ነገር ኢትዮጵያውያን ነን። በእውነት ስለእዉነት የሚኖሩ እናት መሆናቸው ምስክራቸው |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ ሰባት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቀሌ ከተማ ባጋጠማቸው የነዳጅ እጥረት ምክንያት ተንቀሳቅሰው ለመስራት መቸገራቸውን አሽከርካሪወች ተናገሩ። አሁን ችግሩን ለመፍታት የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ባደረገው ጥረት ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ከጅቡቲ እየመጡ በመሆኑ በቅርብ ቀናት ችግሩ እንደሚፈታ ገልጸዋል። የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በበኩሉ ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ከጅቡቲ እየመጡ በመሆኑ ችግሩ እንደሚቃለል አስታውቋል። የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ ክትትል... | በመቀሌ ከተማ አሽከርካሪወች በነዳጅ እጥረት ምክንያት መንቀሳቀስ መቸገራቸውን አመለከቱ | ከዚህ በተጨማሪም የፋና ቴሌቪዥን ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት እናመሰግናለን።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ ሰባት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በመቀሌ ከተማ ባጋጠማቸው የነዳጅ እጥረት ምክንያት |
Summarize the following news article into a concise headline. | የቻይና ባለስልጣናት አድስ እየተዛመት ባለው ቫይረስ በሁለት ቀናት ውስጥ አንድ መቶ ስላሳ ዘጠኝ ሰወች መያዛቸውን አሳወቁ። ቫይረሱ ተከስቷል የተባለው ውሃን በተሰኘችው ግዛት ሲሆን ቫይረሱ ያለባቸው ሰወች የተገኙት ግን ከግዛቲቱ ውጭ መሆኑ ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል። የአለም ጤና ድርጅት ሰወች በተመረመሩ ቁጥር አዳድስ የበሽታው ተጠቂወች ቁጥር መጨመሩ አይቀርም እያለ ነው። ውሃን ግዛት ዘመድ ጠይቆ የመጣ አንድ የሸንዘን ግዛት ነዋሪ የመጀመሪያ በሽታው ከታየበት ውጭ ያለ የቫይረሱ ተያዥ ሆኗል። ማእከላዊ ... | ቻይና ውስጥ በተከሰተው ቫይረስ በሁለት ቀናት አንድ መቶ ስላሳ ዘጠኝ ሰወች ተያዙ | ቫይረሱ ያለባቸው ሰወች በአንድ መቶ ስላሳ ዘጠኝ ነዋሪዎች የተገኙት ግን ከግዛቲቱ ውጭ መሆኑ ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል።
የቻይና ባለስልጣናት አድስ እየተዛመት |
Provide a news headline based on the following text. | መስከረም አስራ ሶስት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የተጀመረው የስራ ማቆም አድማ ለኛ ቀን ቀጥሎ የዋለ ሲሆን የገዥው ፓርቲ ካድሬወች ዛሬም የንግድ ድርጅቶችን ለማስከፈት ጥረት ሲያድረጉ ቢውሉም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። ነጋደወች የቤት ኪራይ ወጭያቸውን በጋራ እየተባበሩ በመሸፈን እንድሁም ሳምንታዊ እቁብ የሚጥሉትን ሳይቀር እየዘለሉ አድማውን ያደረጉ ሲሆን በተለይ በበባህር ዳር ለተወሰኑ ነጋደወች በስማቸው እየተፃፈ ለሰባት ቀን እገዳ እንደተጣለባቸው በመታወቁ ሁሉም የ... | የስራ ማቆም አድማው ለአምስተኛ ቀን ቀጥሎአል | ነገር ግን በአድስ አበባ የተወሰኑ ሰወች ለመሄዳቸው ጥረት ሲያደርጉ ከእዚሁ ጋር በተያያዘ የጎንደርን ህዝባዊ ንቅናቄ ሲመሩ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በፌደራል ደረጃ መታየት ስላለበት ወደ አድስ እበባ መሄድ አለባቸውም ብሎ በመወ |
Provide a news headline based on the following text. | የደቡበ ሱዳን ስደተኞች እየሞቱ መሆናቸው ተገልጿል ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢወች አስጠልላቸው የሚገኙ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች የእርዳታ እህል በመቋረጡ፣ ህይወታቸው አደጋ ላይ መሆኑንና ለአገርም የደሃንነት ስጋት መደቀኑ ተነገረ። ኮሚሽኑ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም አገኘሁት ባለው መረጃ በምግብ እጥረት ምክንያት በጋምቤላ ብቻ ስላሳ ሰወች መሞታቸውን፣ አምስት አመት ያልሞላቸው ህፃናት ለከፋ ህመም መጋለጣቸውን አስታውቋል። የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ... | በኢትዮጵያ ለአራት ወራት እርዳታ ያልቀረበላቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ህይወት አደጋ ላይ መሆኑ ተነገረ | ኮሚሽኑ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም አገኘሁት ባለው መረጃ በምግብ እጥረት ምክንያት በጋምቤላ ብቻ ስላሳ ሰወች መሞታቸውን፣ አምስት አመት ያልሞላቸው ህፃናት ለከፋ ህመም መጋለጡን አስታውቋል። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በተያዘው በጀት አመት በየካቲት ወር ብቻ ስላሳ ሶስት ሽህ ሰባት መቶ አዳድስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። እስከ የካቲት ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ድረስም የተቋሙ አጠቃላይ ደንበኞች ቁጥር አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሽህ ሰባት መቶ ሰማኒያ ሰባት መድረሱ ተገልጿል። በተጨማሪም አንድ መቶ አርባ ሁለት ነጥብ አንድ ኪሎ ሜትር መካከለኛ መስመር እና አንድ መቶ ሰባ አራት ነጥብ አንድ ኪሎ ሜ... | በየካቲት ወር ስላሳ ሶስት ሽህ ሰባት መቶ አዳድስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተቋሙ አጠቃላይ ደንበኞች ቁጥር አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሃያ አምስት ሺህ ሰማኒያ ሰባት መድረሱ ተገልጿል። እስከ የካቲት ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ድረስም በተከናወነ ስራ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አንድ መቶ ሚ ብር ተመድቧል በሶማሌ ጅግጅጋ ከተማ ባለፈው አመት ሃምሌ ሃያ ስምንት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸው የወደመባቸውን ዜጐች፣ በአንድ መቶ ሚሊዮን ብር ሊያቋቁም መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል። በግጭቱ ከአራትሽህ በላይ ዜጐች መኖሪያ ቤታቸው መውደሙንና የንግድ ተቋማትና የሸቀጣሸቀጥ መደብሮቻቸውም ከጥቅም ውጭ መሆናቸውን ያስታወሰው የክልሉ መንግስት፤ እነዚህን ተጐጅወች ሃላፊነት ወስዶና ገንዘብ መድቦ ለማቋቋም መወሰኑን ጠቁሟል። ሄጐ በሚል በተደራጀ የ... | የሃምሌ ሃያ ስምንት የጅግጅጋ ግጭት ተጐጅወችን ክልሉ ሊያቋቋም ነው | የክልሉ አደጋ ስጋት አመራርና መከላከል ጽህፈት ቤት፤ እነዚህን ተጐጅወች ሃላፊነት ወስዶና ገንዘብ መድቦ ለማቋቋም መወሰኑን ጠቁሟል።
በሶማሌ ጅግጅጋ ከተማ ባለፈው አመት ሃምሌ ሃያ ስምንት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ |
Generate a news headline for the following article. | ዘ ኢስት አፍሪካን የተሰኘ ድረ ገጽ ሃምሳ የሚሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኬንያን ድንበር በማቋረጣቸው ምክንያት፣ የኬንያ የጸጥታ አካላት በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን ዘገበ። በኬንያ ሰሜናዊ ሁር ግዛት የሚገኘውን ኢለሬት ፖሊስ ጣቢያን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተቆጣጠሩት የሁለቱ አገሮች ድንበር ለማካለል የቅየሳ ስራ ከተጠናቀቀ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሆነ፣ የኬንያ ፖሊስን ጠቅሶ ድረ ገጹ አስነብቧል። የኬንያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ደቪድ ኦቦነ... | የኢትዮጵያ ጦር የኬንያን ድንበር ማለፉ ተዘገበ | የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ደቪድ ኦቦነየ ስለክስተቱ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸው፣ ኬንያ ዘለግ ያለ እድሜ ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸውና ወዳጆች ከመሆናቸው አንፃር ኢትዩጵያውያኑ የከፋ ነ |
Generate a news headline for the following article. | ሶስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ቢቢኤን መስከረም ሁለት ሽህ አስር በኢትዮጵያ የሚገኙ የስኳር ፋብሪካወች በመለዋወጫ እቃ እጦት ስራ ማቆማቸው ተጠቆመ። የስኳር ፋበሪካወቹ የተገጠመላቸው ቦይለር ጥገና እንደሚያስፈልግው የገለጹት የስኳር ፋበሪካው ሰራተኞች፣ በተጨማሪም የተርባይን ግዥ ጥያቄ ቢያቀርቡም የሚመለከተው አካል ምላሽ እንዳልሰጣቸው ሰራተኞቹ አክለው ጠቁመዋል። የቢቢኤን ምንጮች እንደጠቆሙት፣ መተሃራ፣ ፊንጫ እና ወንጅ ስኳር ፋብሪካወች ለጥገና ተብለው ስራ ካቋረጡ ሳምንታት ቢቆጠሩም፣ መንግስት የመለዋወጫ እ... | የስኳር ፋብሪካወች በመለዋወጫ እቃ እጦት ስራ አቁመዋል | የስኳር ፋብሪካው ሰራተኞች፣ በተጨማሪም የተርባይን ግዥ ጥያቄ ቢያቀርቡም የሚመለከተው አካል ምላሽ እንዳልሰጣቸው ጠቁመዋል። |
Write a brief headline summarizing the article below. | ውሎና አዳራቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችን የማሃበራዊ አገልግሎት በመስጠት እንድቋቋሙ ለማድረግ ይረዳል የተባለለት ብሄራዊ የማሃበራዊ ጥበቃ ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ለረዥም አመታት መዘግየት፣ አግባብ እንዳልሆነ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄ አቀረቡ። ረቂቁ አዋጁ ከተዘጋጀ አራት አመታት ቢሆነውም፣ ጸድቆ ወደ ስራ መግባት አለመቻሉን በመጥቀስ የሴቶችና ማሃበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ትኩረት እንዳልሰጠው ማሳያ ነው ሲሉ፣ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተናግረ... | ጎዳና የወጡ ዜጎችን ህይወት ይታደጋል የተባለለት ረቂቅ አዋጅ ለአመታት አለመጽደቁ ጥያቄ አስነሳ | ይሁን እንጅ አዋጁ ለረዥም አመታት መዘግየት፣ አግባብ እንዳልሆነ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄ አቀረቡ። ረቂቁ ከተዘጋጀ በኋላ ጸድቆ ወደ ስራ መግባት ሲገባው ይህን ያህል ጊዜ መቆየቱ ተገቢነት የሌለው በመሆኑ፣ አፋ |
Provide a news headline based on the following text. | አለም አቀፉ የፍልሰቶች ድርጅት አይኦኤም እ ኤ አ በሁለት ሽህ ብቻ ሶስት አራት መቶ ስደተኞች ህይወታቸውን እንዳጡ አስታውቋል። የአብዛኞቹ ስደተኞች መዳረሻ አሜሪካ ስትሆን፣ እ ኤ አ በሁለት ሽህ በአሜሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ቁጥር አርባ ስድስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ነበር። አገሮች የሚያስተናግዱት የስደተኛ ቁጥር ከህዝብ ቁጥራቸው አንፃር ሲታይ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የህዝባቸው ሰማኒያ ስምንት ነጥብ አራት በመቶ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው። እ ኤ አ በሁለት ሽህ የነበሩት ሁለት መቶ አርባ አራት ሚሊዮ... | የስደተኞች ቁጥር ወደ አንድ መቶ አርባ አራት ሚሊዮን ከፍ ብሏል | እ ኤ አ ሁለት ሽህ ላይ የነበረው የስደተኞች ቁጥር በአመታት ውስጥ ወደ ሶስት መቶ አርባ አራት ሚሊዮን አድጓል። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ግንቦት ሃያ አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ሃገራት እና አጋር አካላት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ለትውልድ የሚተላለፈውን አረንጓደ አሻራ የማሳረፍ ጉዞ እንድቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ለኮንፍረንሱ በቪድዮ ባስተላለፉት መልእክት የስቶኮልም ኮንፈረንስ ልማትን ከአካባቢ ጥበቃ ጋር ያወዳጀ የመጀመሪያው ኮንፈረንስ እንደሆነ አንስተዋል። ኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ ላይ በርካታ ስራወች መስራቷንና አሁንም እየሰራች እንደምትገኝ ያነሱ ሲሆን፥ ለአብነትም በፈ... | ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ሃገራት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የአረንጓደ አሻራ መርሃ ግብር ጉዞ እንድቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ | ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ለኮንፍረንሱ በቪድዮ ባስተላለፉት መልእክት የስቶኮልም ኮንፈረንስ ልማትን ከአካባቢ ጥበቃ ጋር ያወዳጀ የመጀመሪያው ኩንነት እንደሆነ አንስተዋል። |
Create a short title for the given news content. | ግብርና ሚኒስቴር ከሁለት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት የሚጠይቅ አድስ አገር አቀፍ የምግብ ደሃንነትና ጥራት ስትራቴጅ ይፋ አደረገ። ትልቁ የበጀት ክፍል ሰማኒያ ዘጠኝ በመቶ ያህል የሚሆነው የምግብ ደሃንነትና ጥራት፣ አስተዳዳርና ቁጥጥር አሰራሮችን በተቀዳሚ የግብርና ምርቶች ላይ ለማጠናከርና የህዝቡን ጤና ለማስጠበቅ የሚረዳ መሆኑ ተገልጾ፣ ከዚህ በተጨማሪም ተወዳዳሪ የንግድ ስርአትና የገበያ ትስስርን ለመፍጠር የሚያስችሉ አሰራሮችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚውል ነው ተብሏል። በተመሳሳይ ሌላ... | ግብርና ሚኒስቴር የምግብ ደሃንነትና ጥራት ስትራቴጅ ይፋ አደረገ | ስትራቴጅውን ያቀረቡት በግብርና ሚኒስቴር የምግብ ጥራትና ደሃንነት አማካሪ አቶ ቴወድሮስ ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከሁለት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት እንደሚያስፈልገው፣ ኢንቨስት ብታደርግ፣ በአመት |
Write a brief headline summarizing the article below. | ባህር ዳር፡ መስከረም ስላሳ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር አንድ መቶኛው የኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን በመስማቱ መደሰቱን ገልጿል፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለኢትዮጵያ ህዝብም የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፏል። ኤምባሲው ለሰላምና አለማቀፋዊ ጥምረት ባረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ እና ከኤርትራ ጋር የነበረውን የድንበር ቅራኔ ለመፍታት በሄዱት ርቀት አሸናፊ መሆናቸው እንዳስደሰተው ነው የገለጸው። ሽልማቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመሪነ... | የአሜሪካ ኤምባሲ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የደስታ መግለጫ አወጣ። | ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለኢትዮጵያ ህዝብም የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፏል። ኤምባሲው ለሰላምና አለማቀፋዊ ጥምረት ባረከቱት ጉልህአስተዋጽኦ እና ከኤርትራ ጋር የነበረውን የድንበር ቅራኔ ለመፍታት በሄዱት ር |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ሰላም፣ አንድነትና ልማት ለማረጋገጥ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና እንደምትደግፍ የሃገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልእክተኛ ሽየ ቢንግ ተናገሩ። የአሜሪካ ሃላፊነት የጎደለው የገንዘብ ፖሊሲ በግልጽ የእነዚህን ሃገራት የእዳ ችግር እንደሚያባብሰውም ተናግረዋል። ሳኡድ አረቢያ እና ኢራን ግንኙነታቸውን የሚያሻሽሉበትን ፍኖተ ካርታ እና የጊዜ ሰሌዳን ለይተው አውቀዋል፣ ይህም ትብብራቸውን ወደፊት ለመቀጠል ጠን... | የኢትዮጵያውያንን ሰላም፣ አንድነትና ልማት የማረጋገጥ ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና ትደግፋለች የሃገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ | የአፍሪካ ሃገራትን እዳ በዋናነት ከምእራባውያን የግል አበዳሪወች የተያዘ ቦንድ እንደመሆናቸው መጠን ሃላፊነታቸውን ወስደው ትልቅ ሚና መጫወት እንዳለባቸውም ተናግረዋል። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ የመንግስትና የግል የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢወች ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን መድረሱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ ስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ። በመንግስትና በግል አጋርነት በተሰራ ማስፋፊያ ስድስት ነጥብ ሶስት ሜጋዋት አይቲ ሎድ የመሸከም አቅም ያለው የዳታ ማእከል መገንባቱን ጠቅሰው ይህም ድጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳለው ነው ያነሱት። የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳሬክተር ኢንጅነር ... | በኢትዮጵያ የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን ደርሷል ተባለ | የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳሬክተር ትእግስት ሃሚድ በበኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እየተሰራ ሲሆን ሁለት ሜጋዋት አይቲ ሎድ የመሸከም አቅም ያለው የዳታ ማእከል |
Provide a news headline based on the following text. | አቢሲኒያ ባንክ የስምንት ሚሊዮን ብር እርዳታ ሰጥቷል በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ለተለያዩ የንግድ ዘርፎች የብድር ወለድ ቅናሽ ሲያደረግ የቆየው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ አደረገ። የኮሮና ወረርሽኝ ከተከሰተ ጊዜ ወድህ ለየት ባለ መልኩ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የሚገልጸው የባንኩ መረጃ፣ ይህንን የአይነት ድጋፍ በሁሉም አካባቢወች በሚገኙ አራት መቶ ሰማኒያ ቅርንጫፎች አማካይነት ለእነዚህ በጡረታ ላይ ለሚገኙ የሃብረተሰብ ክፍሎች እንድደርስ ማድረጉን ገልጿል። ንብ ኢንተርናልናል ባንክ በአ... | ንብ ባንክ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ በማድረግ ለንግድ መስኮች ድጋፉን አሳይቷል | ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት እስከ አራት ነጥብ አምስት በመቶ የወለድ ቅናሽ አድርጎ የነበረው ፕሬዚዳንቱ፣ በወጭ ንግድ መስክ ከተሰጡ ብድሮች በቀር በሁሉም የአገልግሎት ክፍሎች ላይ ማድ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሶስት መቶ ስላሳ አንድ ወደምስራቅ ተመልከቱ የሚለው ቃል ሰማያዊ መልእክት እንዳለው አውቃለሁ። ሙስጠፌ የኢትዮጵያዊ ወገንተኝነቱን አልፎም ሶማሌን ጨምሮ የሃበሻን ወገንተኝነቱን ሳይደብቅ የስብእናንና ዩኒቨርሳሊዝምን እንድናስተውል የሚረዳንን ፍልስፍናውን ነው በልበ ሙሉነት እየነገረን ያለው። ይህን ቃል የሱማሌው ክልል ምሁርና በማህበረ ገጽ ጸሃፊ ሙክታሮቪች ኢስማኖቪች ሙክታር ኡስማን ወደምስራቅ ተመልከቱ የተባለው አለአግባብ እንዳልሆነ የገለጸበትን ጽሁፉን ስመለከት በዚህ በሱማሌ ክልል ያሉ ምሁራንን እይታ ... | ወደምስራቅ ተመልከቱ የሱማሌ ክልል ምሁራን ለኢትዮጵያ አንድነት ሰርጸ ደስታ | ወደምስራቅ ተመልከቱ የሚለው ቃል ሰማያዊ መልእክት እንዳለው አውቃለሁ። ሙስጠፌ የኢትዮጵያዊ ወገንተኝነቱን አልፎም ሶማሌን ጨምሮ የሃበሻን ወ... |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት በጀት አመት ከእቅዱ በላይ አንድ መቶ ሁለት ነጥብ ዘጠኝ በመቶ በማሳካት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን አጠቃላይ ትርፍ ማግኘት መቻሉን አስታወቀ። በባንኩ አገልግሎት ላይ በቅርቡ የተከሰተው የሲስተም መቆራረጥ ዳግም እንዳያጋጥም እየተሰራ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ ከስድስት ወር በኋላ ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደሚፈታ ተናግረዋል። ባንኩ ለልማት ድርጅቶች ብድር ሲሰጥ በገንዘብ ሚኒስቴር ዋስትና ስለሆነ ለባንኩ የሚያሰጋ እንዳልሆነ ገልጸዋል። ብድር የሚወስዱትም በ... | ባንኩ በበጀት አመቱ ከእቅድ በላይ አፈፃጸም አስመዘገበ | ባንኩ አገልግሎት ላይ በቅርቡ የተከሰተው የሲስተም መቆራረጥ ዳግም እንዳያጋጥም እየተሰራ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ ከስድስት ወር በኋላ ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደሚፈታ ተናግረዋል። |
Create a short title for the given news content. | ከንግድ ባንክ የተበደረው ከሁለት መቶ ቢሊዮን ብር በላይ ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ባለፉት አስርት አመታት ላከናወናቸው የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድሮ መመለስ ያልቻለው የተከማቸ እዳ፣ ከፊሉ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድዛወር መንግስት መወሰኑ ታወቀ። በውሳኔው መሰረት የኤሌክትሪክ ሃይል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ አማራጮች ተበድሮ ለመክፈል ካልቻለው የተከማቸ እዳ ውስጥ የተወሰነው ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድተላለፍ፣ የተቀረው እዳም ደረጃ በደረጃ የመክፈል... | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ከንግድ ባንክ የተበደረው የተወሰነ እዳ ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር እንድተላለፍ ተወሰነ | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ባለፉት አስርት አመታት ላከናወናቸው የሃይሉ ማመንጫ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ፣ በአሁኑ ጊዜ ተጠቃሚነት እንደሆነ ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት እዳውን መክፈል እንዳልቻለ፣ ከዚህ በተጨማሪም ከአገር |
Provide a news headline based on the following text. | የመንግስት ተቋማትን ልማዳዊ የግዥ ስርአት በኤሌክትሮኒክ የታገዘ ስርአት ለመዘርጋት የሚያስችል የስትራቴጅ እግድና መተግበሪያ ይፋ ሆነ። የኤሌክትሮኒክ ግዥን መተግበር የሚያስችለው ሶፍትዌር በሚኒስቴሩ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ለአገሪቱ ዘመናዊ የግዥ ስርአት ትልቅ እርምጃ እንደሚሆን ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ ዶክተር ገልጸዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታው ኢዮብ ተካልኝ በበኩላቸው፣ የስትራቴጅ እቅዱና መተግበሪያው ለአገሪቱ ከፍተኛ ስኬት ከመሆን አልፎ አለም አቀፍ አገልግሎት መስጠት ወደምንችልበት ደረጃ የሚወስደን ነ... | የመንግስት የድጅታል ግዥ መተግበሪያ ስርአት ይፋ ሆነ | ሃላፊዋ እንደገለጹት፣ የድጅታል ስርአት በመንግስት መስሪያ ቤቶችን የግዥ ሂደት እንደሚያቀላጥፍ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ለቁጥጥር እንድመችና በማህበረሰብ ዘርፍ ተዋናዮች ከሰው ንክኪ ውጭ በሆነ መንገድ በግልጽ እንድወዳደሩ እንዲያስችል ይጠ |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.