Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
text
stringlengths
452
144k
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ በተንሰራፋውና ለዕድገቷ መሰናክል ኾኖ በተደነቀረው ሙስናና ሸፍጥ ላይ በተጠናከረ ኃይል በመዝመት የተጀመረውን የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ከዳር እንዲያደርሱ አዘዙ፡፡ የአ/አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራር ተወካይ ዲያቆን ዮናስ ኢሳይያስ ለፓትርያርኩ የፁረ ሙስና እንቅስቃሴ፣ ለአ/አ ሀ/ስብከት የአደረጃጀትና አሠራር ለውጥ ተግባራዊነ...
አብዛኛዎቹ ወንዶች በጂም ውስጥ ብዙ ሰዓታት ያሳልፋሉ በአንድ ምክንያት ሴቶችን ለመሳብ። ማለቂያ ለሌለው የብረት መፈልፈላቸው ምክንያት ሴቶች ከሴት መስለው ከሚታዩ ወንዶች ጋር ሲነፃፀሩ ሴቶች ለወንዶች የበለጠ የሚስቡት የዘመናት አስተሳሰብ ነው። በቅርቡ በለንደን በብሩነል ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናት ተቃራኒ ጾታ ለወንዶች እና ለሴት ሴቶች ያላቸው መማረክ በከፍተኛ የበለጸጉ ባህሎች ውስጥ ዘመናዊ ክስተት መሆኑን እና ወንዶች እና ሴቶች በእውነት የሚመኙት የፊት ገለልተኝነት መሆኑን አረጋግጧል። በብሩኔል ዩኒ...
በሥፍራው ነበርን ያሉ የአይን እማኞች ለጣቢችን ባልደረባ መሳይ ገ/መድህን እንዳሉት፣ ግድያው በሰዎቹ ላይ የተፈጸመው ራቅ ባለ የገጠር ቀበሌ አንድ ሰው መገደሉን የሚገልጽ ወሬ በገበያው ውስጥ ከተሠራጨ በኋላ ነው፡፡ በደቡብ ክልል የቡርጂ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማሬ አለማየሁ፣ በልዩ ወረዳው ጥቃት መፈጸሙን ለጣቢያችን ገልጸው፣ አሁን በአካባቢው ያለውን ችግር ለመቆጣጠር የፌደራል እና የክልል ልዩ ሀይል መሰማራቱን ነግረውናል፡፡ የደቡብ ክልል የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አለማየሁ ማሞ ለጣቢችን እ...
መበል 29 ዓመታዊ ዋዕላ ሃገራት ዓረብ ኣብ ስዑዲ ዓረብ ከተማ ዳህራን ይካየድ ኣሎ:ኣብቲ ዋዕላ ዝሳተፉ ዘለው መራሕቲ ሃገራት ኣብቲ ዞባ ዘሎ ኹናት ምስ ኢራን፥ ኹናት ሓድ ሕድ የመን፥ ኹናት ሶርያ፥ ኣብ ሊብያ ዘሎ ወታሃደራዊን ፖለቲካዊ ክፍፍልን ኣፍልጦ ኣሜሪካ ንከተማ እየሩሳሌም ከም ዋና ከተማ እስራ ኤል ቀንዲ ዛዕባ’ቲ ዋዕላ እዮም። ነቲ ዋዕላ ዝመርሑ ንጉስ ስዑዲ ዓረብ ሳልማን ኣብ ጉዳይ ከተማ እየሩሳሌም ዘተኾረ ክኾኑ ከለው ኢራን ኣብ ጉዳይ ሃገራት ዓረብ ጣልቃ ትኣትው ኣላ ክብሉ’ውን ተዛሪቦም። ...
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ስም ሲነሳ አቶ በረከት ስምዖን በግንባር ቀደም ይጠቀሳሉ። የአቶ በረከት ንብረት ሆኖ የመለስን አመራር በታማኝነት ሲያገለግል የኖረው ይህ ተቋም ቆርጦ በመቀጠል፣ የዜጎችን ሃሳብ በማዛባት፣ ወሬን ባለማመጣጠንና የሃሰት ፕሮፓጋንዳ በማስተላለፍ የሚታወቅ ነው። ስለሚጠየፉት የማይመለከቱት እንዳሉ አፍ አውጥተው የሚናገሩም አሉ። ለሙያው ቅርብ የሆኑ አስተያየት ሰጪዎች “ወገንተኛ እንኳን ቢኾን መሰረታዊ የሙያው ግዴታ ሳይጣስ ሊሆን ይገባል። አንድ መገናኛ ማመጣጠን ካልቻለ በራሱ ሙት ...
የኢትዮጵያ መንግስት የትጥቅ ትግል ለሚያደርጉ ተቃዋሚዎች ሃገር ቤት ገብተው በሰላማዊ መንገድ እንዲታገሉ ያደረገውን ጥሪ ተከትሎ ፤ የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሁኔታ ለሰላማዊ ትግል እንደሚመች እና እንደማይመች የራሱን ግምገማ በማድረግ ፤ ከመንግስት አካላትም ጋር ድርድር በማድረግ ወደ ሃገር ቤት ለመግባት መወሰኑ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሰረት ዛሬ የድርጂቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ጸሃፊው አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ እንደ...
● የጭንቀት መታወክ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ይጎዳል።● ለጭንቀት መታወክ የሚሰጡ ሕክምናዎች መድኃኒቶችንና ሳይኮቴራፒን ይጨምራሉ።ምንም እንኳን ውጤታማ ቢሆንም፣ እነዚህ አማራጮች ሁልጊዜ ተደራሽ ወይም ለአንዳንዶች ተስማሚ ላይሆኑ ይችላሉ። የጤና እንክብካቤ በክረምት (2) በክረምት ወራት ለጤና እንክብካቤ የሚደረጉ ጥንቃቄዎች 1. ለጤና እንክብካቤ በጣም ጥሩ ጊዜ.ሙከራው ከ5-6 am የባዮሎጂካል ሰዓት ጫፍ መሆኑን ያረጋግጣል, እናም የሰውነት ሙቀት ይጨምራል.በዚህ ጊዜ ስትነሳ ለ... በክ...
ይህ የወል ቤት ግጥም፣ ከ80 ዓመት በፊት በፋሺስት ኢጣሊያ ጭፍራ ማርሻል ሮዶልፎ ግራዚያኒ አማካይነት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ከየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም. አንስቶ ለሦስት ቀናት በዘለቀው ጭፍጨፋ፣ ሰማዕት ለሆኑት 30 ሺሕ ኢትዮጵያውያን በቆመው ሐውልት ግርጌ የሰፈረ ነው፡፡ የሰማዕታቱ አፅሞች ማረፊያ ሐውልት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰሜናዊ አቅጣጫ ላይ የታነፀው በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አማካይነት በ1934 ዓ.ም. ነበር፡፡ (ሔኖክ መደብር) *** የካቲት 12 ቀን እና ‹‹ጥቁር ሸሚዝ›...
ጉዳያችን - GUDAYACHN: በኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ አስተባባሪነት የተጠራው ስብሰባ በስቶኮልም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ፣ኢኮኖሚ እና ዲያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ እና ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ባለሙያዎች በተገኙበት በኦስሎ ተካሄደ። ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Co...
በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም መግለጫ የሰጠው ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ፣ እየተከናወኑ ያሉት ሀገራዊ ችግሮችን ‹‹መንግስታዊ ሽፋን የተሰጠው የዘር ማጥፋት ወንጀል›› ሲል ይከሳል። የድርጅቱ አባላት ላይ የተላለፈውን ውሳኔ ደግሞ ‹‹የምርጫ ቦርድ አሻጥር›› ሲል ገለልተኝነቱን አጠይቋል። መግለጫው ቅድሚያ የሰጠው ምዕራብ ኦሮምያ ክልል፣ ወለጋ- ሆሮጉድሩ ወረዳ ውስጥ ከየካቲት 27 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ በተፈጸመ ጥቃት ‹‹ከ60 በላይ ንጹሃን ዜጎች ህልፈት>> የተሰማውን ...
በህዳሴ ግድብ አካባቢ ሰርገው በመግባት ሽብር ለመፍጠር ያሰቡ ቡድኖች ላይ የተወሰደው ወታደራዊ እርምጃ የማያዳግምና ለቀጣይ ትምህርት የሰጠ እንደነበር ሌተና ጀነራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ። መንግስት ያቀረበላቸውን የሰላም ጥሪ ያልተቀበሉ የጉምዝ ታጣቂዎችን ሽብርተኛው ህወሓት በሱዳን አሰልጥኖና አስታጥቆ በአልመሃል አቅጣጫ ጥቃት ለማድረስና የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረ ሀይል ኮማንድ ፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገልፀዋል። የኢ...
ከጥቂት ቀናት በፊት በአገራቸው መኖር ያቃታቸው 70 ኢትዮጵያዊያን ቀይ ባህርን በጀልባ አቋርጠው ወደ የመን ሲያመሩ በደረሰ አደጋ ሁሉም መሞታቸው ተገልጾዋል። ኢህአዴግ እነዚህ በእርግጥ ኢትዮጵያውያን ለመሆናቸው ማስረጃ እንደሌለውና “እያጣራ” መሆኑን በቃል አቀባዩ በኩል ተናግሯል፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ከአገራቸው እየተሰደዱ ለባህር፣ ለአውሬ፣ … የተዳረጉት ወገኖቻችን ብዛት ተቆጥሮ አያልቅም፡፡ ይህንን ሁሉ አልፈው ወዳሰቡት የደረሱት ደግሞ በስደት የሚኖሩባቸው በተለይ የአረብ አገራት ይህ ነው የማይባል ...
ቁጥር 2 የህልውና አደጋዎች፣…የተቃወሰ የድህነት ኢኮኖሚ፣ የተናጋ የችጋር ኑሮ የወጣቶች (የተመራቂዎች) ስራ አጥነት፣ ኢንዱስትሪ፣ የኢንዱስትሪ፣ የትራንስፖርት እጦት፣ የመንግሰት ፕሮጀክቶች ብክነት ቁጥር 3 የህልውና አደጋስ የትኛው ነው? በኮምቦልቻ አቅጣጫ፣ ግማሽ ድረስ የተጠናቀቀው የባቡር መስመር፣ ለሁለት ዓመት ስራ ያልጀመረው፣ በምን ምክንያት ነው በሉ። በኤሌክትሪክ እጦት ሳቢያ ነው፤ ለአገልግሎት ያልበቃው። ብዙ ቢሊዮን ብር የወጣበት የባቡር ሃዲድ፣ ያለ አገልግሎት ስራ ሲፈታ፣ ኪሳራው ቀላል እንዳ...
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ዜጎችን እንደወጡ የሚያስቀር እንዲህ ዐይነቱ ክፉ ቀን ገጥሞ ስለማወቁ፣ የድርሳናቱ ምስክርነት የለም። አገሪቱ የቱንም ያህል አያሌ መከራዎችን ብታሳለፍም፣ ህላዊነቷን የሚፈታተኑ አደጋዎችን ብትጋፈጠም፣ በዚህ ደረጃ ተዳክማ የታየችበት ዘመን እምብዛም ነው። የዜጎች ደህንነት እና የአገር አንድነት በአንድ ተቋጥሮ፣ በዛሬው ልክ ወደ ገደል የተገፋበት ክስተት ስለመኖሩም አልተሰማም። በአጠቃላይ ከውስጥም ከውጪም፣ ከገዢዎችም ከተቃዋሚዎችም፣ ከቡድኖችም ከግለሰቦችም፣ ከመንፈሳዊውም ከዓለ...
በሄይፋ ከተማ የይሁዳዊያ የቀብር ሥነ ሥርዓት ጥንታዊ የይሁዳዊያን ሰፈር የተጀመረው በሚሽና እና በታልሙ ጊዜ እንደሆነ ተጠቅሷል። በቦታው ከተቀበሩ ሰዎች ታዋቂው አሞራ ረቢ አቭዲሚ ሲሆን፤ ከመቃብሩ ቀጥሎ አድራሻ የሌለባቸው ሌሎች መቃብሮች አሉ፡፡ ምንጮች እንደሚጠቁሙት የረቢ አቪዲሚ እና የረቢ ይፅሀቅ ናፍሃ መቃብሮች ጥግ ለጥግ እንድሆነ ተገልጿል ፡፡ ዛሬ ረቢ የአብዲሚ መቃብር በመካነ መቃብሩ ደቡባዊ ድንበር ላይ ቀብሩ እንደተገኘ ይነገራል። ነገር ግን ተመራማሪዎች እንደሚገልፁት የዚህ ሊቅ መቃብር በመከ...
የሩስያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ሠርጌ ላቭሮቭ፦ የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ክልል ውስጥ የሰብአዊ ተግዳሮትን ለመወጣት የሚያደርገውን ጥረት የሩስያ ፌዴሬሽን ዕውቅና እንደሚሰጥ ገለጡ። የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ይህን ያሉት ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ሚንሥትር ደመቀ መኮንን ጋር ትናንት በስልክ ከተወያዩ በኋላ ነው። በውይይቱ ወቅትም አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል ውስጥ ስላለው መልሶ ግንባታ እና ማቋቋም ለሠርጌ ላቭሮቭ ማብራራታቸው ተጠቊሟል። ትግራይ ውስጥ የሰብአዊ ድጋፍ ኹኔታ ስኬ...
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኘው ዞቤ ከተሰኘ መስቀለኛ መንገድ አቅራቢያ ከሚገኘው የትምህርት ሚኒስቴር ላይ በተነጣጠረ አጥፍቶ ጠፊዎች በሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ያጠመዱት ቦምብ ፈንድቶ ለበርካታ ሰዎች ህይወት መጥፋት ምክኒያት መሆኑን እማኞች እና የጸጥታ ባለስልጣናት ገለጹ። የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት የተፈጸመው ከትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ጊቢ መግቢያ ከሚገኝ የፍተሻ ሥፍራ ሲሆን፤ ሁለተኛው ፍንዳታ ደግሞ ተጎጂዎችን ለመርዳት ሲሯሯጡ የነበሩ ግለሰቦች እና የአምቡላንስ ሰራተኞች ከመጡ በኋላ መፈጸሙን ...
“የኢትዮጵያ አርበኞች አንድነት ግንባር የጦር ክንፍ ዋና አዛዠ ቶውት ፖል ቾይ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በመቀበል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ለመስራት ተስማማ” በሚል ዛሬ የህወሃት መንግስት ዛሬ በቴሌቭዥን እንዳሰራጨ ይታወቃል። ጉዳዮን ከበድ አድርጎ ለማቅረብም ቶውት ፖል ቾይ አስው ስለተባለው ሰራዊት ፤ ተደረገ ስለተባለው ድርድር እና ስለ ፖለቲካ ማንነቱ ቦርከና ከታማኝ ምንጭ ያገኘው ዜና አለ። ከፖለቲካ ታሪኩ ለመጀመር ያህል ቶውት ፖል ቾይ በደርግ መንግስት የጋምቤላ የኢሰፖ አንደኛ ጸሃፊ ሆኖ የሰራ ፤...
የእብዶች ወንዶች አድናቂ ከሆኑ ታዲያ አቢጊያን ስፔንሰር ማወቅ አለብዎት ፡፡ እሷ ከዶን ድራፕተሮች ፍቅር ፍላጎቶች አንዱን በመጫወት አስደናቂው ብሩክ ናት ፡፡ ይህ የፍትወት ወፍ የእኛን ከላይ የተጠለፉትን የታዋቂ ዝንቦችን አህያ ያደርጋታል ፣ ወይም እሷም ከሚመኙት የባህር ዳርቻ ፎቶዎችን ከማጨስ ጋር መወዳደር አትችልም ፣ ግን ቆንጆዋን ለእሷ መስጠት አለባት ፡፡ እርሷን ለማስታወስ ካልቻሉ ሴት ልጆቹን አስተማሪ አጫወተቻቸው ፡፡ ማታ ማታ ይሄድ የነበረው አንድ ሰው በቡጢ ሱሪ ውስጥ ይሮጣል hehe እኔ ...
ጉዳያችን - GUDAYACHN: በመንግስት የሚደገፈው የጎሳ ፖለቲካ እንደ 'አሜባ' እየተስፋፋ ነው።የመንግስትን የጎሳ ፖለቲካን ጨምሮ በየቦታው እያቆጠቆጡ ያሉትን የጎሳ አራማጆችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው የተቃውሞ የፖለቲካ መስመሩን ሕዝብ ሲዘውረው ነው። ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multime...
ሚኒስተራት ጉዳያት ወጻኢ ኤርትራ ኢትዮጵያን ጅቡትን ኣብ ስሉሳዊ ጉዳያት ብፍላይ ድማ ኣብ ሓድሕዳዊ ምድልዳል ሰላም፡ ሕውነትን ምትሕግጋዝን ኣብ ሞንጎ ሃገራቶም ዘትዮም። እቶም ሚኒስተራት ጉድያት ወጻኢ ሃገራት ቀርኒ ኣፍሪቃ ጎድኒ ጎድኒቲ ኣብ ኒውዮርክ ኣብ ዝካየድ ዘሎ መበል 73 ሓፈሻዊ ኣኼባ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኣብ ዘካየድዎ ርክብ: ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ኢትዮጵያ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ኣብ ኢትዮጵያ ዝተኻየደ ሰላማዊ ምስግጋር ስልጣንን ተሃድሶ ለውጥን ንድሌት ኢትዮጵያውያን ከማልእ ዝግስግስ ዘሎ...
ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች መካከል አንዱ ሲሆን፡ ቀድሞ የሲዳሞ ክፍለ አገር ይባል በነበረው እና በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት አካል በሆነው ሲዳማ ዞን ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ነው። ህዝቡ ከሲዳማ ዞን ውጪ በአጎራባቹ የኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች ውስጥ ይኖራል። የህዝብ ብዛቱም ከአራት ሚሊዮን በላይ እንደሆነ የተለያዩ ዶክመንቶች ያመለክታሉ። ሲዳማዎች የአፍሮ - እስያቲክ ግንድ ካላቸው እና በሰሜን አፍሪካ፣ በአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ እስያ ከሚ...
የአይን እማኞች ለአል ዐይን ዜና እንደገለጹት ፣ በአከባቢው ቤቶችን ማቃጠልን ጨምሮ በሁለት ጎሳዎች መካከል በሚደረጉ የተኩስ ልውውጦች ከተማዋ ከባድ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ትገኛለች፡፡ እንደ እማኞች ገለፃ የችግሩ መንስዔ ባለፈው ቅዳሜ በአል-ጃባል አካባቢ አንድ የጎሳ ቡድን ሁለት የማሳሊት ጎሳ ተወላጆችን ሰዎችን መግደሉ ነው፡፡ የተጎጂዎች ቤተሰቦች እሁድ ዕለት ተሰብስበው ባለሥልጣናት ወንጀለኞቹን በቁጥጥር ስር እንዲያውሉ ቢጠይቁም ይህ ሊሆን አልቻለም ነው የተባለው፡፡ ሌላ ቡድን ደግሞ በተጎጂዎች የቀብር ሥ...
ያስጨነቀን ተመታ ሌት ተቀን ያናወጠን በደስታ እንዳናመልክህ በሀዘን ያስቀመጠን አሁን ግን ደስ ብሎናል ከእስራትም ተፈተናል ጌታችን እውነትም ጌታ ድል የአንተ የማታ ማታ ኢየሱስ ብቻህን ጌታ አዝ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ ሃሳብህ አይከለከልም አቤት የእኛ ጌታ ቋጠሮን የምትፈታ አቤት የእኛ ጌታ ጥያቄን የምትመልስ አይሁድ ሁሉ እንዲጠፋ የሞት አዋጅ ታወጀ መርደኪዮስ እንዲሰቀል መስቀያ ተዘጋጀ እጅህ ግን ቀድሞ ደረሰ የሃማ ምክሩ ፈረሰ ወጥመዱ እራሱን ያዘው ሕዝብህን ክብር አለበስከው ባሪያህን ክብር አለ...
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 05 ቀን ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና የወንጌል አማኞች አብያተ-ክርስቲየናት ምክርቤትን ህጋዊ ሰውነት የሚያጎናጽፉ ሁለት አዋጆችን አጽድቋል። ዋሽንግተን ዲሲ — አዋጅ 1206 / 2012 ለኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት ህጋዊ ዕውቅናን የሰጠው አዲስ አዋጅ ቁጥር ነው። ይህ አዋጅ ይወጣ ዘንድ የዕምነቱ ተከታዮች ዓመታትን በወሰደ ጥረት ውስጥ ማለፋቸውን የሚያስታውሱት የታሪክ ተመራማሪውና በኢትዮጵያ ሙስሊሞች የቅር...
በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት ይህ የፕሮጀክት ጥናት መረጃ እስከተወሰደበት ጊዜ ድረስ በ18 ወረዳ ቤተክህነቶች የተዋቀረና በአጠቃላይ 382 የሚደርሱ አብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ፡፡ ከአሉት አብያተ ክርስቲያናት መካከል 55 (14 በመቶ) ምንም አገልጋይ የሌላቸውና አገልግሎትም የማይሰጥባቸው ሲሆን፤ አገልጋይ ያልተሟላላቸውና በከፊል አገልግሎት የሚሰጥባቸው ደግሞ 300 (78.5 በመቶ) ናቸው፡፡ የተሟላ ቀሳዉስትና ዲያቆናት ያላቸው አብያተ ክርስቲያናት 27 ናቸዉ፡፡ የፕሮጀክቱ አስፈላጊነት፡– የቤተክርስቲያን...
ቅኔ፡ በመሠረቱ፡ በአንድ ግለሰብ መንፈስ የሚደረስ፡ የግጥም መድበል ስለኾነ፡ ምሥጢሩንና መልእክቱን፡ በትክክል ገልጦ ማስረዳትና ማብራራት ያለበት፥ ይህን ማድረግ የሚቻለውም፡ ያው ራሱ፡ ገጣሚው ብቻ መኾኑ እሙን ነው። በዚህ ዓይነት፡ ይህን የእርስዎን ቅኔ፡ እኔም ኾንሁ፡ ሌላው ሰሚው፥ ወይም፡ አንባቢው፡ በእየራሱና ለእየራሱ፡ በፈለገው መልክና ይዘት ሊተረጉመው ስለሚችል፡ በዚህ በእርስዎ ቅኔም፡ ይህ ዐጉል ዕድል ሊደርስበት አያስፈልግም። ስለዚህ፡ ይህንኑ ቅኔዎን፡ ከዚህ ዐጉል ዕድል ለማዳን፡ በቅድሚያ፡ ራ...
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ወደ ርዕሰ-ብሔርነቱ በዘለቁ ወቅት ሃገራቸው ከነበረችበት የምጣኔ ኃብት ድቀት አሁን እያገገመች በመሆኗ ትኩረታቸውን ለአፍሪካ እየሰጡ መሆኑን የሚያሳዩ ክንዋኔዎችን እያደረጉ ነው ሲሉ ቀድሞ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሣደር የነበሩትና የጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ዴቪድ ሺን ገለፁ፡፡ ከሱዳኑ ፕሬዚዳንት በስተቀር ያልተጋበዙት መሪዎች አለመጋበዝ ትክክለኛ ውሣኔ ነው ብለው እንደማያስቡም ተናግረዋል - አምባሳደር ሺን፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የመጭው ሣምን...
የእናት ተፎካካሪ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው የፓርቲያቸውን አላማዎችንና ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ የሚደገውን ዝግጅት በተመለተ ከኢትዮ ኤፍ ኤም ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ኢትዮ ኤፍ ኤም:- ለመሆኑ እናት ተፎካካሪ ፓርቲ ፓርቲ ሆኖ ሲመሰረት፤ በሀገራችን ከሚገኙት በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩ የሚያደርገው ምን ምን አላማዎችን ይዟል? ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው :- “ድምጽ ያላገኙ ወገኖችን ወደ ፖለቲካው መድረክ በማምጣት በሀገራችን በተመራጭነትም በድምጽ ሰጭነትም የነቃ ተሳትፎ እንዲኖ...
መንግስቲ ሱዳን ወግዓዊ ዋጋ ናይ ሱዳን ፓውንድ ብኣስታት ፍርቂ ምስ ኣውረዶ ብዙሓት ሱዳናዊያን መረረቶም የስምዑ ኣለው።ነዊሕ ዝፀንሐ ናይ ኣሜሪካ እገዳ ቁጠባ ኣብ 2017 ዓ.ም እንተተላዕለ እውን ኣብ ምሕዋይ ቁጠባ ሱዳን ብዙሕ ተስፋ ኣየምፅአን።ሱዳን ኣብ ዝርዝር መወልቲ ግብራሽበራ ኮይና ቀፂላ’ላ። መንግስቲ ሱዳን 28 ፓውንድ ዝነበረ ዋጋ ሓደ ዶላር ኣብ ዝሓለፈ ሰንበት ናብ 47.5 ፓውንድ ኣውሪድዎ’ሎ።ኣብዚ ዓመት’ዚ ዋጋ ሸቐጥ ንሂሩ፣ ዝቕባበ ኸኣ ኣስታት 70 ሚእታዊት በፂሑ’ሎ። ሓደ ሸማቲ ንቴሌቪዥ...
የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ጦርነት እና ግጭት በሰላም እንዲጠናቀቅ የሚያስችሉ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ ሰላምን ለማውረድ ስለሚከናወኑ ተግባራት የኢትዮጵያ መንግሥት ከተለያዩ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመነጋገር ላይ መሆኑን ገልፀዋል። በህወሓት በኩል ያሉ እንቅስቃሴዎች ግን ስጋት እየፈጠሩባቸው እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ ህወሓት ወይም ትግራይ ክልልን በማስተዳደር ላይ ...
የደቡብ ሱዳን ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሚካኤል ሉዌት ለአል ዐይን ኑውስ እንዳሉት፤ ነዳጅ የማውጣቱ ስራ እንደቀጠለ ቢሆንም በፖርት ሱዳን በኩል ለዓለም ገበያ የመላኩ ስራ ግን ቆሟል ብለዋል። በሱዳን መፈንቅለ መንግስት መከሰቱን ተከትሎ የፖለቲካ አለመረጋጋት መፈጠሩ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ በፖርት ሱዳን ወደብ እንደማይላክ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። በሱዳን የተከሰተው የፖለቲካ ውጥረት ሱዳን የውስጥ ጉዳይ ቢሆንም ክስተቱ የአካባቢውን ንግድ እየጎዳ መሆኑንም ቃል አቀባዩ ገለጸዋል። ሱዳን ወደ መረጋጋት ...
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ፓትርያርክ 34ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከጥቅምት 8-10 ቀን 2008 ዓ.ም ሲካሄድ ቆይቶ ባለ 23 ነጥብ የጋራ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ በቅዱስ ፓትርያርኩ ቃለ በረከት ጥቅምት 8 ቀን 2008 ዓ.ም የተጀመረው ጉባኤ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የወላይታ ኮንታና ዳውሮ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ2007 ዓ.ም አጠቃላይ ሪፖርት እና የየአህጉረ ስብከት ሪፖርቶች በቅደም ተከተል ...
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
3