Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
text
stringlengths
384
122k
ኢህአዴግ ያነበረው የጎሳ ፌደራሊዝም ስሁትነት ከሚገለጥባቸው ክልሎች አንዱ ከ50 በላይ የሚሆኑ ብሄሮችን አጭቆ የያዘው፣ሌሎች ክልሎች በዘራቸው ሲሰየሙ በአቅጣጫ የተሰየመው የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ነው፡፡በዚህ ክልል ውስጥ ከሚኖሩ በርካታ ብሄረሰቦች አንዱ የሲዳማ ብሄረሰብ በአቅጣጫ ስም ከተሰየመው ክልል ወጥቶ፣በብሄሩ ስም የሚጠራ የራሱን ክልል የመመስረት ጥያቄ ሲያቀርብ ዘለግ ያሉ አመታትን አስቆጥሯል፡፡ የሲዳማ ብሄር ይህን ሲል ከሚያቀርባቸው መከራከሪያዎች ቀዳሚው በህገ-መንግስቱ የተ...
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ሀገራት የአይምሮ ጤና ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። በሽታው በቀጥታ በአይምሮጤና ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት በተጨማሪ ወረርሽኙ በሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ባደረሰው ተፅእኖ ምክንያት ለአይምሮ ጤና ይደረግ የነበረው የገንዘብ ድጎማ በመመናመኑም ቀድሞውንም ደካማ የነበረው የህክምና አቅርቦት መቀነስ ችግሩን እያባባሰው ነው። ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያ አጋሩ ተጨማሪ አሣየኝ Show less የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ ...
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ የሥራ ክፍሎች በ2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምና በ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከነሐሴ 4-7 ቀን 2014 ዓ.ም ግምገማ አካሄዱ፡፡ የፍርድ ቤቱ ዳኞች ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ያካሔዱት የአንድ ቀን የሥራ አፈጻጸም እና የዕቅድ ግምገማ የተመራው በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በክብርት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ሲሆን በመድረኩ ላይ የችሎቶች ዕቅድ አዘገጃጀትን የተመለከተ ማብራሪያም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በሌላ በኩል የፍርድ ቤቱ...
በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር ላይ በምትገኘው በረከት ከተማና አካባቢዋ በመንግስት ጦር እና በህወሓት ኃይሎች መካከል ጦርነት መቀስቀሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ነዋሪዎቹ ለአል ዐይን አማርኛ እንደገለጹት በከፍተኛ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት መከፈቱንና ተኩስ መስማታቸውን ተናግረዋል። ሆነ ተብለው የተፈጸሙትን ሳይጨምር በጦርነቱ በአማራ እና አፋር ክልሎች 403 ንጹሀን መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ ከጦርነት በኋላ ህይወት በትግራይ ምን ይመስላል? ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ አስተያየ...
ኣብቲ ከባቢ ፀጥታን ሕግን ናይ ምኽባር ዘዕግብ ስራሕ ተሰሪሑ ኣሎ ኢሎም ኣለው።ብብዝሒ እንተዘይኮነ’ዃ ካብ ኣላማጣ ናብ ቆቦ ናይ ህዝቢ መጎዓዚያ ይመላለሳ ኣለዋ። ምምሃር ምስትምሃር ግን ብመክፈቲ ኣፍ ክንምሃር ኣለና ዝብል ናይቲ ከባቢ ማሕበረሰብ ሕቶ መልሲ ስለዘይረኸበ ክሳብ ሎሚ ከምዘይጀመረ እቲ ግዚያዊ ምምሕዳር ኣፍሊጡ’ሎ። ዕለታዊ ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ 28/11/2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ፈነወ ድምጺ ኣመሪካ ቋንቋ ትግርኛ ሕዳር 28,2022 ዜና (ኣሶሴይትድ ፕረስ ...
የእንግሊዝን ከአውሮፓ ኅብረት የመውጣት ጉዳይ ከጠቅላይ ሚኒስትሯ እጅ ለማውጣትና እራሳቸው ለመቆጣጠር የሚያስችላቸውን ድምፅ የሃገሪቱ እንደራሴዎች ትናንት ምሽት ላይ ሰጥተዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — ሕግ አውጭዎቹ በእንግሊዝም በአውሮፓ ኅብረትም ዘንድ ተቀባይነት ሊኖረው የሚችል የመደራደሪያ ሰነድ ለማዘጋጀት ነው እያሰቡ ያሉት። በተከታታይ በከሸፉትና በተጨናገፉት የእንግሊዝና የአውሮፓ ኅብረት ድርድሮች የተሰላቹ የሚመስሉት የፓርላማው የሕግ መምሪያ አባላት 329 ለ302 በሆነ ድምፅ ነው የሃገራቸውን ከኅብረቱ ...
በርካታ የዓለም ሀገራት ከሩሲያ የቶር መሳሪያ ግዢ የሚፈጽሙ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ ሕንድ ከፍተኛውን ግዥ በማከናወን ቀዳሚውስ ስፍራ እንደምትይዝ የስቶክሆልም ዓለም አቀፍ የሰላም ጥናት ኢንስቲትዩት ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል። ከሕንድ በመቀጠል ቻይና ፣አልጀሪያ፣ ግብፅ እና ቬትናምም በከፍተኛ ደረጃ የሩሲያን የጦር መሳሪያዎች የሚገዙ ሀገራት እንደሆኑም ተገልጿል። ሩሲያ ከአሜሪካ በመቀጠል ሁለተኛዋ የዓለም የጦር መሳሪያ ሻጭ ሀገር መሆኗም በሪፖርቱ ተገልጿል። ሞስኮ ለ10 ሀገራት 90 በመቶ የመሳሪያ ሽያጭ ...
ኣብ መስርሕ ሰላም ኢትዮጵያ መሪሕ ተራ ምጽዋታ እትግለጽ ዘላ ኬንያ፡ ድሕሪ ህሉዊ ምርጫ እታ ሃገር፡ ኣብ ልዝብ ሰላም ኢትዮጵያ ዓቢ ኣበርክቶ ክትጻወት ተስፋ ከም ዘሎ ንላዕለወይቲ ዲፕሎማት ኣመሪካ ብምጥቃስ ኣገልግሎት ዜና ፈረንሳ ጸብጺቡ። ኣብ ሚኒስተሪ ወጻኢ ጉዳያት ኣመሪካ ሓላፊት ጠረጴዛ ኣፍሪቃ ዝዀና ሞልይ ፊ ከም ዝገለጸኦ፡ ዋላ’ኳ ገዛኢ ሰልፊ ብልጽግና ብመገዲ ኣፍሪቃዊ ሕብረት እምበር ብመንጎኝነት ኬንያ ዝግበር ልዝብ ከም ዘይቅበል እንተ ኣመልከተ፡ ዝምድና ኡሁሩ ኬንያታን ኣቢይ ኣሕመድን ኣብ ግ...
ሓያሎ ዓቃባውያን ግዝኣታት ኣመሪካ፡ ንምጽቃጥን ምዕፋንን ምርጫ ዘኽእል ሕግታት የሕልፋሉ ኣብ ዘለዋ እዋን፡ ፕረዚደንት ባይደን ግን ኣንጻሩ ክሰርሑ ምዃኖም ቃል ኣትዮም። “ምርጫ እምነ-ኵርናዕ ኣመሪካዊ ክብሪ'ዩ"፡ ዝበሉ ፕረዚደንት ባይደን “በዚ መሰረት’ዚ ናይ ምብሕጓግ ተርእዮታት የጋጥም ስለ ዘሎ ንምክልኻሉ ኣበርቲዕና ክንሰርሕ የድሊ” ኢሎም። ፕረዚደንት ባይደን ስክፍታኦም ዘካፈሉ ድሕሪ ምርጫ 2020 ዘጋጠመ ተርእዮታትን ደጋጊምካ ድምጺ ናይ ምዕፋን ሕጋታትን ምርኵስ ብምግባር’ዮም። እቶም ፕረዚደንት ብ...
ቤት ጽሕፈት ሃብቲ ማይ ክልል ዓፋር ፋጡማ ሃይሰማ ብወገና "ሕጽረት ማይ ብድሆ ኮይኑ'ሎ፣ ብርክት ዝበሉ ጎዳጉዲ ማያት ኩዒትና ኢና። እንተኾነ ሕጽረት ፍሎራይድ ስለዘለና ክንጥቀመሎም ኣይካኣልናን። መጠን ፍሎራድ እቲ ማይ ካብ’ቲ ውድብ ጥዕና ዓለም ዘውጸኦ መዐቀኒ ንታሕቲ ስለዝኾነ ክንዕሽጎም ተገዲድና ኣለና። ማይ ንምጽራይ ዝሓትት መጠን ገንዘብ ልዕሊ ዓቅምና ኮይኑ ኣሎ" ትብል። ሰበ ስልጣንን ትካላት ረድኤትን ብወገኖም፣ እንተኺኢሎም ብቦጥ ኣቢሎም ማይ ንምቅራብ ካብ ምፍታን ሰጊሮም ዝገብርዎ ካልእ ነገር ...
2. #ወያኔን ሊያሰጋ የሚችል ሁሉ እስካሁን በሙሉ ሃይል በየቦታው ባይንቀሳቀስም በወታደራዊ ጥናታቸው መሰረት ያሰጋልና ስለሚሉ እስከዛው እኛም የስጋት ምንጭ ተደርገን ስለምንቆጠርና ለጥቃትም በቀላሉ ተጋላጭ ስለሆንን ዘራችን የሚጠፋበት አደጋ ውስጥ ገብተናል። 3. #ከደቡብ ሱዳን ውሎገብ የፈለግነውን የጦር መሳርያና የእለት ፍጆታ ሸቀጥ ያለስጋት እናስገባ ነበር። ያንንም ለማስቀረትና እኛል ለመፍጀት ነው። 4. #የወያኔ ሴረኛ ቡድን ከደቡብ ሱዳን ጋር በጥበብ በመመሳጠር በግጦሽ በማመሳሰል ምንም የማያውቀውን...
የባሃኢ ሃይማኖትን ወደ ኢትዮጵያ የገባው ሳብሪ ኤሊያስ በሚባሉ ግብፃዊ አማኝ አማካኝነት ነው። እኝህ ሰው በወጣትነታቸው ማለትም በ27 ዓመታቸው እ.ኤ.አ 1933 ያለምንም ቅድመ ዝግጅት ፣በውስን አቅማቸውና የኢትዮጰያን ቋንቋዎችን ባለማወቃቸው ሳይገቱ የባሃኢ ሃይማኖትን ለማስተማር ወደ ኢትዮጵያ መጡ። በልብስ ስፌት ስራም መተዳደር ጀመሩ ። ጎን ለጎንም ሃይማኖቱን ማስተማር ጀመሩ። ከብዙ ጥረት፥ ልፋትና ፈተናም በኋላ አንዳንድ ኢትዮጵያን ሰዎች ሃይማኖቱን መቀበል ጀመሩ። ከዚያም የባሃኢ ሃይማኖት የአስተዳደ...
“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ችግር ላይ በነበርንበት የሽግግር ጊዜ እኛን መጥቶ ለመርዳት ፈቃዳችን አላስፈለገውም ነበር፤ እና እኛም ብድር የመመለሻችን ጊዜ አሁን ነው ብለን እናስባለን፤ ምክንያቱም አንድነቷ እና ደህንነቷ የተጠበቀ፣የተረጋጋች ኢትዮጵያን ማየት ለእኛ ትልቅ ነገር ነው፡፡ በምንመራው ቀጣናዊ ተቋም ኢጋድ በኩል ይህን የማድረግ ኃላፊነት እንዳለብንም እናስባለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫው መናገራቸውን አል ዐይን አማርኛ ከጽህፈት ቤታቸው ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ሱዳን የወቅቱ የምስ...
ካብ 2016 ክሳብ 2021 ኣብ ዝነበረ ሓሙሽተ ዓመታት፡ 13,965 ኤርትራውያን ንዝርከብዎም 218,430 ስደተኛታት ናብ ካናዳ ኣትዮም ዑቕባ ከም ዝረኸቡ፡ ጸብጻብ ክፍሊ ኢምግሬሽን እታ ሃገር ብምጥቃስ መርበብ ሓበሬታ ሲቢኤስ ሓቢራ። ፈረንሳይ ብወገና ቁጽሮም ዘይተፈልጠ ኤርትራውያን ዝርከብዎም፡ 700 ስደተኛታት ካብቲ ኣብ ማእከል ከተማ ፓሪስ ኣብ ጐደናታት ሰፊረምዎ ዝነበሩ ብ27 ጥቅምቲ 2022 ናብ ውሑስ ዝበለቶ ቦታ ከም ዘግዓዘቶም ቢቢሲ ኣፍሊጣ። ካናዳ ኣብዘን ዝሓለፋ ዓመታት ብዝሃበቶ ዑቕባ፡ 13,...
ሕ/ሃ አብ ዙርያ ዓለም ብሰንኪ ዝተፈላለዩ ቅልውላዋት፣ ድኽነት፣ ግጭትን ሳዕቤን ኮቪድ 19ን ንዝሳቀዩ 183 ሚልዮን ህዝቢ ንምሕጋዝ ዘኽእሎ 41 ቢልዮን ዶላር ተማሕጺኑ። ብመሰረት ሰበ ስልጣን ሕ/ሃ፣ ኣብ ዝተፈላለዩ ሃገራት ዝርከቡ 274 ሚልዮን ህዝቢ ኣብ ዝመጽእ ዓመት ተጸበይቲ ረድኤትን ሓለዋ ዘድልዮምን ከምዝኾኑ ጠቂሱ። ኣተሓባባሪ ህጹጽ ረድኤት ሕ/ሃ ማርቲን ግሪፍስ "ቀንዲ መበገሲ’ዞም ዝተጠቅሱ ጸገማት፣ ንነዊሕ ጊዜ ዝጸንሑ ውግኣት፣ ፖለቲካዊ ዘይምርግጋእ፣ ቁጠባዊ ውድቀት፣ ሕማቅ ኩነታት ኣየርን ...
ኣብ ግዜ ብረታዊ ቃልሲ ንሃገራዊ ነጻነት ኤርትራውያን ብስም ማሕበረ ሰብ ተጠርኒፎም ነቲ መሰል ምምስራት ማሕበራት ወጻእተኛታት ኣብ ሽወደን ተጠቒሞም ብስም ኤርትራዊ ማሕበረ ሰብ ብደረጃ ሃገር ሽወደን ቆይሞም: ብዝኾነ ፖለቲካ ውድብ ወይ ሃይማኖታዊ ትካል ከይተኣዘዙ ነጻነቶም ሓልዮም ነቲ ኣብ ሚዳ ኤርትራ ብረታዊ ቃልሲ ዘካይድ ዝነበረ ውድብ ደገፎምን ኣብርክተኦምን ገይሮም። እቲ ማሕበር ኣብ ኣብ መፋርቕ ሰማንያታት ኣብቲ ዝለዓለ ደረጅኡ በጺሑ ዝነበረ፣ ድሕሪ ምሕራር ምጽዋዕ ኣብ መጀመርያ ተስዓታት ነቲ ብስ...
ኪሊ ሚኖግ አውስትራሊያዊ ዘፋኝ ፣ ተዋናይ እና የዘፈን ደራሲ ናት ፡፡ በሙያዋ ጊዜ ሁሉ በፋሽንም ሆነ በሙዚቃ ስሟን እንደገና በመፍጠር የታወቀች ነበረች ፡፡ እሷ የፖፕ ልዕልት በመባል ትታወቃለች ”፡፡ የሚስብ የኪሊ ሚኖግ አህያ ስዕሎች ሾልከው ወጣ ካይሊን የማያውቁ ከሆነ ከዚያ ወደ እናትዎ ጡት መመለስ ያስፈልግዎታል ፡፡ እዚህ ለመሆን በጣም ወጣት ነዎት ፡፡ በእኛ ዘመን የወሲብ አዶ ነበረች ፡፡ በሙዚቃዎ generous ለጋስ ብቻ ሳትሆን ሰውነቷም ጭምር ነበር ፡፡ ቆንጆ የ ‹ኬሊ ሚኖግ› የራስ ፎቶዎች...
በትግራይ ክልል “አላማጣ ከተማ ላይ የመንግሥት ኃይሎች ትናንት በጄትና በድሮን ድብደባ ፈፅመዋል” ሲል ህወሓት ዛሬ በፅሁፍ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል። መግለጫው አክሎም በስድስት ዙር ተካሄደ ባለው ድብደባ የ28 ስው ህይወት እንደጠፋ ተናግሯል። የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ለዚህ ክሥ ቀጥተኛ ምላሽ ባይሰጥም ቀደም ሲል የተነሱ ውንጀላዎችን የሚያስተባብል መግለጫ ማምሻውን አውጥቷል። ድብደባው የተፈፀመው በገበያ ማእከልና ሆቴል ላይ መሆኑን እስከአሁን ቢያንስ 76 ሰዎች መቁሰላቸው መታወቁንም ገልጿል...
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሩሲያ የዪክሬንን ክልሎች የአለም አቀፍ ስምምነቶችን በጣሰ መልኩ በሪፈረንደም ልትወስድ ነው በሚል በምዕራባዊያን የተነሳባቸውን ውግዘት አጣጣሉ። ላቭሮቭ ትላንት ቅዳሜ በተባበሩት መንግስታት አጠቃላይ ጉባዔ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል “የተመለከትነው እብደት የተሞላበት ሽብር ሁኔውን አሳባቂ ነው” ብለዋል። በሉሃንስክ፣ በኬኼርሶን እና በከፊል የሩሲያ ቁጥጥር ስር ባሉ ዛፖሪዢያ እና ዶኔትስክ ክልሎች ላይ አርብ ዕለት የተጀመረው ምርጫ እስከ መጪው ማክሰኞ ድረስ ይቀጥላል። በሩሲ...
ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሪዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኣብ ቅድሜና ከበድቲ ሰሙናት ይፅበዩና ኣለው ክብሉ ኣጠንቂቖም፤ሰራዊት እታ ሃገር ንሆስፒታላት ንምሕጋዝ ተዋፊሮም ኣለው።ኣብ ጣሊያንን ስፔይንን ምልክታት ኣወንታዊ ምዕባለታት ይርኣዩ ከምዘለው ተሓቢሩ። ናይ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ኣብ ዝቕፅሉ ሰሙናት ህይወቶም ዝስእኑ ሰባት ክውስኽ ትፅቢት ብምግባር ከቢድ ክኸውን እዩ ኢሎም።ብኻሊእ ወገን ድማ ሰበስልጣ ዋይት ሃውስ እቲ ለበዳ ብስፍሓት ኣብዝተርኣየለን ዓበይቲ ከተማታት ምጉዳል በዝሒ ናይቲ ሕማም ምርኣይ ...
“Sometimes we find ourselves walking through life blindfolded, and we try to deny that we’re the ones who securely tied the knot.” Jodi Picoult ከላይ የተፃፈው ከአሚሪካዊት ደራሲዋ የጆሲ ፒኮልት ብሂል በግርድፉ ሲተረጎም እንዲህ ይላል። “አንዳንዴ፤ በሕይወት ውስጥ አይናችንን በጨርቅ አስረን እራሳችንን ስናውር፤ ጨርቁን አጥበቀን የቋጠርነው እኛ መሆናችንን ደግሞ እንክዳለን።” ይህ ጥቅስ በመጠኑም ቢሆን፤ ሰሞኑን የአስተዳደ...
በብግዜኡ ብዛዕባ ሃገርና ዝዝረብን ዝጸሓፍን ብዙሕ እዩ። ብዙሕ ጥራይ ዘይኮነ ትሕዝተኡ እውን በብዓይነቱ እዩ። ዝሓቖፎ ኣውንታውን ኣሉታውን መልእኽትታት’ውን ኣለዉዎ። ህዝቢ ኤርትራ “እምቢ ንወጽዓን መግዛእትን” ኢሉ፡ ንቃልሲ ምስ ወሰነ፡ ብሓቅነት ሕቶኡ ዝበልጾም፡ ብሰብኣውን ነጋራዊ ዓቕምን ግና ዘይወዳደሮም ሓይልታት ስዒሩ ናጽነቱ ምውሓሱ ካብቲ ብዛዕባ ኤርትራን ህዝባን በሪኹ ዝግለጽ፡ መመሊሱ ዝኹላዕ እምበር፡ ምስ ምንዋሕ ግዜ ዘይሃስስ ኣወንታት እዩ። እዚ ኣውንታዊ ታሪኻዊ ዓሚቕ ነብሱ ዝኸኣለ መግለጺ ...
ናይ ደቡብ ኣፍሪቃ ዳይረክተር ሁማን ትራይትስ ዎች ደዋ ማቪንጋ ዛምቢያ ንቢቲን ካልኦት ሓሙሽተ ዚምባቤያዊያንን ናብ ዙምባቤ ክመልስዎም ትፅቢት ኣሎ ክብሉ ብትዊተር ምፅሓፎም ፀብፃባት ዜና ሓቢረን። ቢቢሲ ዝተጠቐሶም ሚንስተር ጉዳያት ወፃኢ ዛምቢያ ጆ ማላንጂ ቢቲ ዘቕረብዎ ናይ ዑቕባ ሕቶ ድኹም እዩ፤ክሳብ ናብ ዙምባቤ ዝምለሱ ኣብ ሕሉው መፅንሒ ተታሒዞም ኣለው ክብሉ ገሊፆም። ቢቲ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ኣብዝተኻየደ ፕረዝደንታዊ ምርጫ ስዒቡ ብዝተለዓለ ግጭት ፖሊስ ህውከት ኣልዒሎም ኢሉ ይደልዮም ካብ ዝነበሩ ት...
ርምጃው እየተወሰደ ያለው የሊቢያ የዓየር ክልል ከበረራ የነፃ ክልክል እንዲሆንና ህዝቡን ከመንግሥቱ ጥቃት ለመከላከል በተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ በተፈቀደው መሰረት ሲሆን የምዕራባውያን የጦር አውሮፕላኖች ትሪፖሊ አካባቢ ቦምቦች ጥለዋል። ከሞማር ጋዳፊ ታማኝ ኃይሎች ጸረ አውሮፕላን ተኩስ ተሰንዝሮባቸዋል። ከበረራ ነጻ ቀጣና በመከለል ሲቪሎችን ከጥቃት መጠበቅና ለሰብዓዊ ርዳታ ማለፊያ መንገዶችን የመክፈቱን ተልዕኮ በማገዙ ርምጃ በጣም ቀደም ባለ መልኩ ጠቀም ያለ ክንዋኔ አድርገናል፣ ይላሉ አድሚራል ሙለን።...
ኣብ ኢትዮጵያ ሓላፊ ፕሮግራም መግቢ ዓለም ስቲቨን ዌርኡማሙ ኣብ ኢትዮጵያ ወኪል ዩኒሴፍ ጂሊያን ሜልሶፕ ኣብ ዋና ከተማ ክልል ኢትዮ-ሶማሊያ ጅግጂጋ ዝተረኸቡ ኣብ ዝሓለፉ ሰሙናት ኣብታ ከተማ ብሰንኪ ዝተለዓለ ህውከት ዝወረደ ጉድኣትን ኣብዚ ሕዚ እዋን ዝውሃብ ሰብኣዊ ረድኤት ኣብ ምንታይ ኩነታት ከምዝርከብ ንምፍታሽ ከምዝኾነ እቶም ትካላት ብሓባር ኣብዝዘርግሕዎ መግለፂ ሓቢሮም። ብሰንኪ ዝተፈጥረ ህውከት ብኣሽሓት ዝቑፀሩ ነበርቲ ካብ መንበሪኦም ተመዛቢሎም እዮም።ናይዞም ተመዛበልቲ ሰብኣዊ ድልየት ንምምላእ...
በኢትዮጵያ የእሥልምና አማኒያን ማህበረሰብ ውስጥ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች “የሃገሪቱ መንግሥት በእስልምና ጉዳዮች ጣልቃ እየገባ ነው” ባሉት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሠልፎችን እያደራጁ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት “የአክራሪ እሥልምና መነሣሣት” አድርጎ የሚመለከተውን ለመቅጨት እየሞከረ ባለበት በዚህ ወቅት ውጥረቱ እየተጋጋለ መምጣቱ ይሰማል፡፡ ለዓርብ ሶላት ወደአወሊያ መስጊድ የሚገቡ ምዕመናን ዋናው በር ላይ በተለጠፈው መግለጫ ዙሪያ ሰብሰብ ብለው ቆመዋል፡፡ “ባለፈው በጓሮ በር ገብተዋል፤ አሁን ደግሞ ያ እንዳይደ...
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በፍጥነት በአለም አቀፍ ደረጃ ብሎም በሀገራችን እየተዛመተ ይገኛል፡፡ በእኛ ሀገር የስርጭት ሁኔታ ስንመለከት በትላንትናው እለት ብቻ ናሙና ከሰጡ 6,089 ግለሰቦች መካከል 977 ያህሉ በኮቪድ-19 ተይዘዋል፡፡ ይህም ማለት ናሙና ከሰጡት 100 ግለሰቦች 16ቱ(16%) በቫይረሱ እንደተያዙ ያሳያል፡፡ይህ ቁጥር በባለፈው ሳምንት ( የካቲት 14) ለመጀመሪያ ጊዜ የተመዘገበ ሲሆን በትላንትናው እለትም ለሁለተኛ ጊዜ ተመዝበግዋል:: ይህ የሚያሳየው የኮቪድ-19 ስርጭት በሀገራችን ምን ያህል...
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
3