Matryoshka Representation Learning
Paper • 2205.13147 • Published • 26
How to use yosefw/roberta-amharic-embed-base-v0 with sentence-transformers:
from sentence_transformers import SentenceTransformer
model = SentenceTransformer("yosefw/roberta-amharic-embed-base-v0")
sentences = [
"የትህነግ ዘራፊ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡",
"ህብረተሰቡ በሚኖርበትና በሚሰራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን በማዘውተር ጤናማ እንዲሆን የስፖርት ፖሊሲው ይደነግጋል። ሰራተኛው ማህበረሰብ በብዙ ተቋማት በሚሰራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ ባይስተዋልም ዓመታዊ የሰራተኞች ስፖርት ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ይታያል። ይህም የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ)በዓመት የተለያዩ መርሃግብሮች የሚያከናውናቸው የተለያዩ የስፖርት መድረኮች ናቸው። ከነዚህ የኢሠማኮ የስፖርት መድረኮች ትልቅ ትኩረት የሚሰጠውም ዓመታዊው የሰራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በጉልህ ተጠቃሽ ነው።የሰራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በአገራችን ስፖርት ታሪክ መካሄድ ከጀመረ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረና አንጋፋ ከመሆኑ ባሻገር አገርን ወክለው የመካከለኛና ምስራቅ አፍሪካ(ሴካፋ) ዋንጫን ጨምሮ በሌሎች ዓለም አቀፍ መድረኮች መሳተፍ የቻሉ ስፖርተኞችን ያፈራ ስለመሆኑ ይነገራል።ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በስፋት የተለያዩ ማህበራትን እያሳተፈ የሚገኘው ይህ ውድድር የመገናኛ ብዙሃን ትኩረትን እየሳበ ይገኛል። ይህም አዳዲስ ተሳታፊ ማህበራትን ወደ ውድድር ከመሳብ በዘለለ ቀድሞ ዝነኛ ተፎካካሪ የነበሩና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከውድደሩ የራቁ ማህበራትን ወደ ውድድር እየመለሰ ይገኛል።ኢሠማኮ የሚካሄደው ዓመታዊ የስፖርት ውድድር ሦስት አይነት ገፅታን የተላበሰ ከፉክክርም በላይ በርካታ አላማዎችን የሰነቀ የስፖርት መድረክ መሆኑን የኢሠማኮ ማህበራዊ ክፍል ሃላፊና የስፖርት ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ፍሰሃፂዮን ቢያድግልኝ ይናገራሉ። ረጅም ወራትን ሠራተኛው በስፖርት አማካኝነት አብሮነቱን የሚያጠናክርበትና ልምድ የሚለዋወጥበት የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር የበርካታ ድርጅትና ተቋማት ሠራተኞችን ማዕከል ያደረገ የውድድር መድረክ ሲሆን፤ የሠራተኛውን ዓመታዊ በዓል ታኮ የሚካሄደው የሜይ ዴይ ውድድር ሌላኛው አካል ነው። ክረምት ወራት ላይ በውቡ የወንጂ ሁለገብ ስቴድየም የሚካሄደው አገር አቀፍ የሠራተኞች ውድድርም በድምቀቱና አገር አቀፍ ሠራተኞችን በአንድ ላይ ለሁለት ሳምንታት በትንሿ ከተማ ይዞ የሚከርም ነው።ሦስቱም የውድድር ገፅታዎች ሠራተኛውን ከማቀራረብና ልምዱን እንዲለዋወጥ እድል ከመፍጠር ባሻገር በሠራተኛው መካከል ቤተሰባዊ ስሜት እንዲጎለብት ሚናቸው ቀላል እንዳልነበረ ባለፉት ዓመታት ውድድሮች ለመታዘብ ተችሏል።በነዚህ ውድድሮች ቀደም ሲል በተለይም የእግር ኳስ ስፖርት ደማቅና የተሻለ ፉክክር እንዲኖረው በማሰብ ከሰራተኛው በተጨማሪ አንድ ማህበር ሁለት ወይንም ሦስት ሰራተኛ ያልሆኑ ተጫዋቾችን ማካተት ይፈቀድለት ነበር። ይህም ውድድሩ የሰራተኛው ብቻ ሆኖ ሳለ ሌሎችን ማካተት አዘጋጆቹን ሲያስወቅስ የነበረ ጉዳይ ነው። ዘንድሮ ግን ማህበራቱ በየትኛውም ውድድር ከሰራተኛ ውጪ አንድም ተጫዋች እንዳያካትቱ መወሰናቸውን ተከትሎ የሰራተኛው ስፖርት የሰራተኛው ብቻ ሆኖ እንደሚቀጥል አቶ ፍሰሃፂዮን ገልፀዋል።ከታህሳስ አንስቶ እስከ ግንቦት ወር መጨረሻ የሚዘልቀው ይህ ትልቅ የስፖርት መድረክ ነገ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከማለዳው ሁለት ሰዓት አንስቶ እንደሚጀመር የኢሰማኮ የስፖርት ክፍል ሃላፊ አቶ ዮሴፍ ካሳ ለአዲስ ዘመን ገልፀዋል። ይህ ውድድር ቀደም ባሉት ዓመታት በአዲስ አበባ ስቴድየም ተጀምሮ በተለያዩ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ሲከናወን ቆይቶ መቋጫውን አዲስ አበባ ስቴድየም የሚያደርግ ቢሆንም ነገ በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ጅማ አባ ጅፋር የግብፁን አል አህሊን በመግጠሙ ምክንያት የቦታ ለውጥ እንደተደረገ ታውቋል።\nከዓመት ወደ ዓመት የተሳታፊዎች ቁጥር እየጨመረ በመጣው የበጋ ወራት የሰራተኞች ስፖርት ውድድር ዘንድሮ ከአርባ በላይ ማህበራት ተሳታፊ እንደሚሆኑ ታውቋል። ከነዚህ ማህበራት የተውጣጡ 1215 ወንዶችና 245 ሴቶች በአጠቃላይ በ1460 ሰራተኞች አስር በሚሆኑ የስፖርት አይነቶች ተሳታፊ ይሆናሉ።ትልቅ ትኩረት በሚሰጠውና ከፍተኛ ፉክክር በሚያስተናግደው የእግር ኳስ ውድድር ሃያ ሰባት ማህበራት የተውጣጡ 675 ሰራተኞች ተሳታፊ ይሆናሉ።\nየወንዶች ቮሊቦል ውድድር ከአስር ማህበራት 150 ሰራተኞችን ሲያሳትፍ በሴቶች ከአምስት ማህበራት 75 ሰራተኞች ተወዳዳሪ እንደሚሆኑ ታውቋል።ከፍተኛ ፉክክር በሚደረግበት የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር በወንዶች አስራ ሁለት በሴቶች አምስት ማህበራት ተሳታፊ ናቸው። በዳርት፤ በዳማ ጨዋታ ፤ በከረንቦላ፤ በቼስ ስፖርት ፤ በገበጣ፤ ገመድ ጉተታና አትሌቲክስ ውድድሮችም በርካታ ማህበራት ተሳታፊ መሆናቸው ታውቋል። ከዚህ ቀደም ባልነበረው የቅርጫት ኳስ ውድድርም በሴቶች መካከል እንደሚካሄድ ይጠበቃል።ውድድሩ ነገ በይፋ ሲከፈት በተለያዩ ውድድሮች የመክፈቻ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በእግር ኳስ በሚካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ አንበሳ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ከኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ካምፓኒ(ኮካ ኮላ) ጋር የሚያደርጉት ፉክክር ተጠባቂ ነው። በሴቶች መካከል የሚካሄደው የስምንት መቶ ሜትር የሩጫ ውድድር እንዲሁም በወንዶች መካከል የሚካሄደው የአንድ ሺ አምስት መቶ ሜትር የአትሌቲክስ ፉክክርም ይኖራል። ከዚህ በዘለለ አዝናኝ በሆነው የገመድ ጉተታ ውድድር በሁለቱም ፆታ የፍፃሜ ውድድር እንደሚካሄድ ታውቋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 13/2011ቦጋለ አበበ",
"የትህነግ ዘራፊ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ባሕር ዳር፡ ኅዳር 15/2013 ዓ.ም (አብመድ) የትህነግ ዘራፊ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሁመራ ወደ የተለያዩ አካባቢዎች ሊገባ ሲል መያዙን የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ቴዎድሮስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮማንደር ዘለቀ ምትኩ ተናግረዋል፡፡ የተገኘው አደንዛዥ እፅ ካናቢስ የተሰኘ ነው፡፡",
"ከ15 በላይ ዕድሜ ያለው እና ምስረታውን በሀገረ አሜሪካ ሜሪላንድ ላይ ያደረገው ሶከር ኢምፓክት የእግር ኳስ አካዳሚ የዕድሜያቸው ከ14 አመት በታች የሆኑ በቁጥር 50 የሚደርሱ አሜሪካዊያንን እንዲሁም የካናዳ ፣ የኔዘርላንድ እና የሌሎች ሀገራት ታዳጊ ተጫዋቾችን አካቶ ነበር ስራ የጀመረው። አካዳሚው ከ30 አመት በፊት ከኢትዮጵያ በወጡት እና የኢንጅነሪንግ ባለሙያ በሆኑት አቶ ያሬድ አማኑኤል አማካይነት የተቋቋመ ነበር። ግለሰቡ በጊዜው ምንም እንኳን በእግር ኳሱ ጠልቅ ያለ እውቀት ባይኖራቸውም ኃላ ላይ በወሰዱት የአሜሪካ የስልጠና ላይሰንስ አማካኝነት እስከ ኢንስትራክተርነት ደረጃ በመድረስ ወደ ስራው ገብተዋል። አቶ ያሬድ በነዚህ አመታት በዘርፉ ያካበቱትን ተሞክሮ ይዘው ነበር ከአንድ አመት በፊት ወደ ሀገር ቤት የተመለሱት።ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣታቸው አስቀድሞ ጥናት በማድረግ ላይ ሳሉ ከአሰልጣኝ መሰረት ማኒ ጋር ሜሪላንድ ላይ የተገናኙት አቶ ያሬድ በነበራቸው ቆይታ በሀገሪቱ እግር ኳስ እድገት የወደፊት መሰረት በሆኑት ታዳጊዎች ላይ መስራት የተሻለ ሀሳብ መሆኑን ተረዱ። በዚህ መሰረትም አቶ ያሬድ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ድሬዳዋ ላይ በአሰልጣኝ መሰረት ማኒ መሪነት እና በሌሎች አራት አሰልጣኞች እገዛ ስራቸውን ጀመሩ። ስራው በአቶ ያሬድ ድጋፍ ለአንድ ዐመት ቢቆይም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፕሮጀክቱን በግሉ በመያዙ ፕሮጀክቱን ወደ ትልቅ አካዳሚነት ቀይሮ ለመገንባት ሀዋሳ ከተማን ምርጫው አድርጓል።ሀዋሳ የብዙ እግር ኳስ ተጫዋቾች መገኛ መሆኗን በማመን ከ8 ወራት በፊት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ ያሬድ ወደ ሀዋሳ ወጥተዋል። በጅምሩም ከየአካባቢው የተወጣጡ በድምሩ 100 የሚሆኑ ሴት እና ወንድ ታዳጊዎችን በመያዝ ፕሮጀክቱ ኢምፓክት ሶከር ሀዋሳ ተብሎ ተመሰረተ።ትውልደ ኢትዮጵያዊውን አቶ ያሬድ ያመጡትን ይህን ትልቅ አላማ ለማገዝም አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ፣ ኢንስትራክተር አለምባንተ ማሞ እና አሰልጣኝ መልካሙ ታፈራ ያካተተ ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን ልጆቹን የሚያሰለጥኑ ተጨማሪ አሰልጣኞችም ተካተው ፕሮጀክቱ ስራውን ጀምሯል። አቶ ያሬድ አንድ ጃፓናዊ የግብ ጠባቂ አሰልጣኝን የቀጠረ ሲሆን 200 ሺህ ዶላር በማውጣት ለልጆቹ የመጫወቻ ኳስ እና ትጥቆችን እንዲሁም ለስልጠናው የሚጠቅሙ ቁሳቁሶችን በመለገስ ከ6 ወራት በፊት ወደ አሜሪካ ተመልሷል። ባሳለፍነው ማክሰኞ ዳግም ሲመለስም ይህን ፕሮጀክት ወደ አካዳሚነት ለማሳደግ ከሀዋሳ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ ታምሩ ታፌ ጋር እና ሌሎች አካላት ጋር ንግግር በማድረግ ለግንባታው ፍቃድ አግኝቷል።ዘመናዊ የመጫወቻ ሜዳ ፣ የመኖሪያ ቤቶች ፣ የመማሪያ ክፍሎች እና የመዝናኛ ስፍራ በውስጡ ያካተተው የአካዳሚው ዲዛይን ተጠናቆ በቅርብ አመት ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገባም ይጠበቃል። አካዳሚው ተጠናቆ በራሱ እስኪቆም ድረስም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሜዳ ላይ ልምምድ እየሰሩ የሚቀጥሉ ይሆናል። ባሳለፍነው አርብ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ በተካሄደ ፕሮግራም አቶ ያሬድ ይዘውት የመጡትን ትጥቆች እና የላብ መተኪያዎች ለታዳጊዎቹ አከፋፍለዋል። ሰልጣኞቹ በእለቱ የተደረገላቸው ድጋፍ ደስ እንዳሰኛቸው እና ይህ አካዳሚ ተጠናቆ ለማየት እንደጓጉ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አሰተያየት ተናግረዋል ።አቶ ያሬድ አማኑኤል ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ባደረጉት ቆይታ “ሀገሬን በጣም እወዳለሁ። የእግር ኳሱም ፍቅር ስላለኝ ነው ይህን የማደርገው። ኢትዮጵያ ታለንት ያለባት ሀገር ናት። ይህ ነገር ብቻዬን እወጣለሁ ብዬ አላስብም። እገዛ ያስፈልገኛል። በተለያየ ጊዜ ስራ ስላለኝ ከሀገር እወጣለው። ግን እዚህ ያደራጀዋቸው ኮሚቴዎች ስላሉ ያግዙኛል። እኔም ሄጄ የተወሰነ ገንዘብ ሰብሰብ አድርጌ ፈሰስ አደርጋለሁ። እቅዴ ሰፊ ነው። አካዳሚው ተገንብቶ ማየት ህልሜ ነው። ሀዋሳን ስመርጥ የብዙ እግር ኳስ ተጨዋቾች ምንጭ በመሆንቀዳሚ ናት ብለን ነው። አካዳሚው ሲያልቅ ግን በየሀገሩ ያሉ ታዳጊዎችን አምጥተን ወደዚህ እናስገባለን። ሀዋሳ ማዕከል ትሁን እንጂ በቀጣይ በብዙ ከተሞች ፕሮጀክት እንመሰርታለን። ጥሩ የሚሆኑትን እያመጣን ወደ ሀዋሳ እናስገባለን። አሁን የረዱኝን ሁሉ አመሰግናለሁ። በቀጣይ በጋራ የኢትዮጵያን ኳስ ከታች ሰርተን እንለውጣለን” ብለዋል፡፡"
]
embeddings = model.encode(sentences)
similarities = model.similarity(embeddings, embeddings)
print(similarities.shape)
# [4, 4]This is a sentence-transformers model finetuned from yosefw/roberta-base-am-embed on the json dataset. It maps sentences & paragraphs to a 768-dimensional dense vector space and can be used for semantic textual similarity, semantic search, paraphrase mining, text classification, clustering, and more.
SentenceTransformer(
(0): Transformer({'max_seq_length': 510, 'do_lower_case': False}) with Transformer model: XLMRobertaModel
(1): Pooling({'word_embedding_dimension': 768, 'pooling_mode_cls_token': False, 'pooling_mode_mean_tokens': True, 'pooling_mode_max_tokens': False, 'pooling_mode_mean_sqrt_len_tokens': False, 'pooling_mode_weightedmean_tokens': False, 'pooling_mode_lasttoken': False, 'include_prompt': True})
(2): Normalize()
)
First install the Sentence Transformers library:
pip install -U sentence-transformers
Then you can load this model and run inference.
from sentence_transformers import SentenceTransformer
# Download from the 🤗 Hub
model = SentenceTransformer("yosefw/roberta-amharic-embed-base")
# Run inference
sentences = [
'አፀፋዊ እርምጃዉ ሻዕቢያ ለሚፈፅማቸው ጥፋቶች ቆም ብሎ እንዲያስብ የሚያደርግ መሆኑን ተገለጸ',
'ሃላፊው ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በኤርትራ ጦር ላይ የተወሰደውን አፀፋዊ እርምጃ አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ እርምጃው የኤርትራ መንግስት የሚያደርጋቸውን ትንኮሳዎች ሊያስቆም ይችላል የሚል እምነት እንዳላቸውም ገልጸዋል።በዚህ አጸፋዊ እርምጃ የተፈለገው ውጤት መገኘቱን ጠቅሰው፥ በኢትዮ – ኤርትራ ድንበር አካባቢ ከዚህ በኋላ ለሚፈጠር ችግርም የኤርትራ መንግስት ተጠያቂ መሆኑን ነው አጽንኦት ሰጥተው የተናገሩት።የኤርትራ መንግስት ከዚህ በኋላ የሚያደርገውን ትንኮሳ ከቀጠለ፥ መንግስት የሚወስደውን ተመጣጣኝ እርምጃ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል።ሃገራቱ ወደ ጦርነት የሚገቡበት እድል ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄም፥ ሁኔታዎች የኤርትራ መንግስት በሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ላይ የተመሰረቱ ናቸው ብለዋል።ከዚህ ባለፈ ግን ከደረሰበት ኪሳራ እና ካለበት ሁኔታ አንጻር፥ የኤርትራ መንግስት ወደ ጦርነት ሊገባ እንደማይችል አስረድተዋል።በአሁኑ ወቅት የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሚፈለገውን ግብ አሳክቶ ወደ ቦታው መመለሱንም ነው ያስረዱት።ከአል ሸባብ ጋር ተያይዞ በሰጡት መግለጫም፥ ቡድኑ በሶማሊያ የኢትዮጵያን የጦር ቤዝ ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት እንዳልተሳከለት እና ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰበት ጠቅሰዋል።መሰል የአል ሸባብ ጥቃቶች በሰላም አስከባሪ ሃይሎች ላይ እንደሚፈጸሙ አንስተው፥ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በሌሎች ሃገራት ካገኘው ተሞክሮ በመነሳት በቡድኑ ላይ ጠንካራ አፀፋዊ እርምጃ መውሰዱን አውስተዋል።አቶ ጌታቸው መከላከያ ሰራዊቱ በአሁኑ ሰአት በመደበኛ የሰላም ማስከበር ተልዕኮው ይገኛልም ነው ያሉት። (ኤፍ ቢ ሲ)',
'በቅርቡ ኦፌኮን የተቀላቀሉት ጃዋር መሃመድ የፌደራል ፖሊስ ሲያደርግላቸው የነበረውን ጥበቃ ከ እሁድ ጥር 17/2012 ጀምሮ ማንሳቱን የኦሮሚያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ኦቢኤን በምሽት ሁለት ሰአት ዜናው ላይ አንዳስነበበው መንግስት ለማንኛውም ተፎካካሪ ፓርቲ አመራርም ሆነ አባል የግል ጥበቃ ስለማያደርግ እና አሰራሩም ስለማይፈቅድ ጥበቃዎቹ እንደተነሱ ፌደረላ ፖሊስ አስታውቋል፡፡አዲስ ማለዳም ባደረገችው ማጣራት ጃዋር ጠባቂዎቻቸው ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ እንዲያደርጉ የፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ በፃፈው ደብዳቤ ማስታወቁን አረጋግጣለች፡፡አዲስ ማለዳ ወደ ጃዋር መሃመድ በተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ብታደርግም ለግዜው አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡',
]
embeddings = model.encode(sentences)
print(embeddings.shape)
# [3, 768]
# Get the similarity scores for the embeddings
similarities = model.similarity(embeddings, embeddings)
print(similarities.shape)
# [3, 3]
dim_768 and dim_256InformationRetrievalEvaluator| Metric | dim_768 | dim_256 |
|---|---|---|
| cosine_accuracy@1 | 0.677 | 0.6692 |
| cosine_accuracy@3 | 0.8175 | 0.8045 |
| cosine_accuracy@5 | 0.8519 | 0.843 |
| cosine_accuracy@10 | 0.8931 | 0.885 |
| cosine_precision@1 | 0.677 | 0.6692 |
| cosine_precision@3 | 0.2725 | 0.2682 |
| cosine_precision@5 | 0.1704 | 0.1686 |
| cosine_precision@10 | 0.0893 | 0.0885 |
| cosine_recall@1 | 0.677 | 0.6692 |
| cosine_recall@3 | 0.8175 | 0.8045 |
| cosine_recall@5 | 0.8519 | 0.843 |
| cosine_recall@10 | 0.8931 | 0.885 |
| cosine_ndcg@10 | 0.7878 | 0.779 |
| cosine_mrr@10 | 0.7538 | 0.7449 |
| cosine_map@100 | 0.7575 | 0.7489 |
anchor and positive| anchor | positive | |
|---|---|---|
| type | string | string |
| details |
|
|
| anchor | positive |
|---|---|
በጠበቃ የመወከል መብቱ አልተከበረም የተባለ ፍርደኛ ውሳኔ ተቀለበሰ |
የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት በአንድ ተከሳሽ ላይ መጋቢት 13 ቀን 2008 ዓ.ም. በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የሰጠውን ፍርድ፣ በጠበቃ የመወከል መብቱ አልተከበረም በማለት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ታኅሳስ 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ውድቅ አደረገው፡፡የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ወርቁ ከበደ ካሳ የተባለ ግለሰብ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1ሀ) እና 539(1ሀ) ሥር የተደነገገውን በመተላለፍ፣ ከባድ የግፍ አገዳደል በመጠቀም ሰው መግደሉን በመጥቀስ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ ያቀርባል፡፡ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የዓቃቤ ሕግ አንድ ምስክርን በመስማትና ተከሳሽ በአግባቡ ሊከላከል እንዳልቻለ በመግለጽ፣ በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ፍርድ መስጠቱን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ያስረዳል፡፡ፍርደኛው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ባቀረበው የይግባኝ አቤቱታ እንደገለጸው፣ ዓቃቤ ሕግ በሥር ፍርድ ቤት ያቀረበው ምስክሮች የሚመሰክሩበት ጭብጥና ያቀረባቸው ምስክሮች በሌላ ተከሳሽ ላይ የሚያስረዱ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ሌላኛው ተከሳሽም ወንጀሉን መፈጸሙን መርቶ አሳይቷል፡፡ ሒደቱ ይህንን የሚያስረዳ ቢሆንም፣ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ባይን ጥፋተኛ በማለት ቅጣቱን እንደጣለበት አስረድቷል፡፡ በተጨማሪም ጥፋተኛ ሲባል ያቀረበው የቅጣት ማቅለያ እንዳልተያዘለት፣ ቅጣቱ በቅጣት ማንዋሉ መሠረት ሲሰላ ስህተት እንደተፈጸመና አቅም እንደሌለው እየታወቀ ተከላካይ ጠበቃ ሊቆምለት ሲገባ እንዳልቆመለት አስረድቷል፡፡ በሥር ፍርድ ቤት በሰነድ ማስረጃነት የቀረበበት በቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍርድ ቤት የተሰጠ የምስክር ቃል ሲሆን፣ እሱ የሕግ ዕውቀት የሌለውና የተከሰሰበትም ድንጋጌ ከባድ መሆኑ እየታወቀ፣ ያለ ተከላካይ ጠበቃ መታየቱ ተገቢ አለመሆኑንና ሕገ መንግሥታዊ መብቱ ያልተጠበቀለት መሆኑን አስረድ... |
የሱዳን ጦር እና የቀድሞ የደህንነት ሃይሎች ተጋጩ |
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ጦር እና የሱዳን የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ታማኝ ናቸው የተባሉ የደህንነት ሃይሎች ተጋጩ።የቀድሞ የደህንነት አካላት በሰሜናዊ ካርቱም ከባድ መሳሪያዎችን መተኮሳቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።ከዚህ ባለፈም ከአውሮፕላን ማረፊያው አቅራቢያ የሚገኝን የደህንነት መስሪያ ቤት ህንጻም ተቆጣጥረዋል ተብሏል።የሱዳን ወታደራዊ ምንጮች ደግሞ የመንግሥት ወታደሮች በተቀናቃኞቻቸው የተያዙትን ህንጻዎች መልሰው መቆጣጠራቸውን ገልጸዋል።በተኩስ ልውውጡ አምስት ሰዎች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው።የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት የቀድሞ የደህንነት ሰዎች በሃገሪቱ መረጋጋት እንዳይሰፍን እያደረጉ ነው በሚል ይወነጅላቸዋል።አሁን ላይ በሃገሪቱ ለሚስተዋለው አመጽና አለመረጋጋትም የቀድሞው የደህንነት ሃላፊ ሳላህ ጎሽ አስተዋጽኦ አድርገዋልም ነው ያለው።የሉዓላዊ ምክር ቤቱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊ የሆኑት ጀኔራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ፥ ድርጊቱን እንደማይታገሱ ተናግረዋል።አሁን ላይ በሃገሪቱ እየታየ ያለው ሰላምና መረጋጋት የሃገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ከስልጣን ከወረዱ በኋላ የተካሄደውን ማሻሻያ ሲቃወሙ በነበሩ አካላት ፈተና ሊገጥመው ይችላል የሚል ስጋትም አጭሯል።ከዚህ ቀደም የተካሄዱ ተቃውሞዎችን ሲመሩ የነበሩ አካላት መሰል ኃላፊነት የጎደላቸው ተግባራት እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲ |
የ2018 ኦስካር ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል |
ለ90ኛ ጊዜ የሚካሄደው የ2018 የኦስካር ሽልማት ዕጩዎች ዝርዝር ከሰሞኑ ይፋ የተደረገ ሲሆን፣ 13 ጊዜ ለሽልማት የታጨው ዘ ሼፕ ኦፍ ዋተር፣ በአመቱ በብዛት በመታጨት ቀዳሚነቱን የያዘ ፊልም ሆኗል፡፡የሮማንቲክ ሳይንስ ፊክሽን ዘውግ ያለው ዘ ሼፕ ኦፍ ዋተር፣ በዘንድሮው የኦስካር ሽልማት በብዛት በመታጨት ታሪክ ቢሰራም፣ በኦስካር ታሪክ 14 ጊዜ በመታጨት ክብረወሰኑን ከያዙት ታይታኒክ፣ ኦል አባውት ኢቭ እና ላላ ላንድ ተርታ በመሰለፍ ሌላ ታሪክ መስራቱ ለጥቂት ሳይሳካለት ቀርቷል፡፡በ24 የተለያዩ ዘርፎች ዕጩዎች በቀረቡበት በዘንድሮው ኦስካር፣ በብዛት በመታጨት የሚመራው በስምንት ዘርፎች የታጨው ዳንኪርክ ሲሆን፣ ስሪ ቢልቦርድስ አውትሳይድ ኢቢንግ ሚሱሪ በ7፣ ፋንተም ትሬድ በ6 ይከተላሉ፡፡ የ22 አመቱ የፊልም ተዋናይ ቲሞቲ ቻላሜት፣ በኦስካር ታሪክ በለጋ እድሜው ለምርጥ ወንድ ተዋናይነት በመታጨት የሶስተኛነት ደረጃን መያዙን ያስታወቀው ተቋሙ፣ ሁለቱን ደረጃዎች የያዙት ጃኪ ኩፐር የተባለው የ9 አመት ታዳጊና ሚኪ ሩኒ የተባለው የ19 ወጣት መሆናቸውን አስታውሷል፡፡ ኦል ዘ መኒ ኢን ዘወርልድ በሚለው ፊልሙ በምርጥ ረዳት ተዋናይ ዘርፍ ለሽልማት የታጨው የ88 አመቱ የፊልም ተዋናይ ክሪስቶፈር ፕላመር፣ ረጅም እድሜ የገፋ የኦስካር ዕጩ በመሆን በታሪክ ተመዝግቧል፡፡በብዛት በታጨው ዘ ሼፕ ኦፍ ዋተር ላይ የምትተውነው ኦክታቪያ ስፔንሰር፣ ለሶስት ጊዜ ለኦስካር ሽልማት በመታጨት ቀዳሚዋ ጥቁር ሴት ተዋናይት የሚለውን ማዕረግ ከቪዮላ ዳቪስ ጋር ተጋርታለች፡፡ ዴንዘል ዋሽንግተን በበኩሉ፤ ስምንት ጊዜ በመታጨት ቀዳሚው ጥቁር የፊልም ተዋናይ በመሆን ታሪክ ሰርቷል፡፡ ሁለቱም ጥቁር ተዋንያን በብዛት በመታጨት ብቻ ሳይሆን፣ በተከታታይ አመታት ለዕጩነት በመቅረብም ታሪክ መስረታቸው... |
MatryoshkaLoss with these parameters:{
"loss": "MultipleNegativesRankingLoss",
"matryoshka_dims": [
768,
256
],
"matryoshka_weights": [
1,
1
],
"n_dims_per_step": -1
}
eval_strategy: epochper_device_train_batch_size: 64per_device_eval_batch_size: 64gradient_accumulation_steps: 4num_train_epochs: 4lr_scheduler_type: cosinewarmup_ratio: 0.1fp16: Trueload_best_model_at_end: Trueoptim: adamw_torch_fusedbatch_sampler: no_duplicatesoverwrite_output_dir: Falsedo_predict: Falseeval_strategy: epochprediction_loss_only: Trueper_device_train_batch_size: 64per_device_eval_batch_size: 64per_gpu_train_batch_size: Noneper_gpu_eval_batch_size: Nonegradient_accumulation_steps: 4eval_accumulation_steps: Nonetorch_empty_cache_steps: Nonelearning_rate: 5e-05weight_decay: 0.0adam_beta1: 0.9adam_beta2: 0.999adam_epsilon: 1e-08max_grad_norm: 1.0num_train_epochs: 4max_steps: -1lr_scheduler_type: cosinelr_scheduler_kwargs: {}warmup_ratio: 0.1warmup_steps: 0log_level: passivelog_level_replica: warninglog_on_each_node: Truelogging_nan_inf_filter: Truesave_safetensors: Truesave_on_each_node: Falsesave_only_model: Falserestore_callback_states_from_checkpoint: Falseno_cuda: Falseuse_cpu: Falseuse_mps_device: Falseseed: 42data_seed: Nonejit_mode_eval: Falseuse_ipex: Falsebf16: Falsefp16: Truefp16_opt_level: O1half_precision_backend: autobf16_full_eval: Falsefp16_full_eval: Falsetf32: Nonelocal_rank: 0ddp_backend: Nonetpu_num_cores: Nonetpu_metrics_debug: Falsedebug: []dataloader_drop_last: Falsedataloader_num_workers: 0dataloader_prefetch_factor: Nonepast_index: -1disable_tqdm: Falseremove_unused_columns: Truelabel_names: Noneload_best_model_at_end: Trueignore_data_skip: Falsefsdp: []fsdp_min_num_params: 0fsdp_config: {'min_num_params': 0, 'xla': False, 'xla_fsdp_v2': False, 'xla_fsdp_grad_ckpt': False}fsdp_transformer_layer_cls_to_wrap: Noneaccelerator_config: {'split_batches': False, 'dispatch_batches': None, 'even_batches': True, 'use_seedable_sampler': True, 'non_blocking': False, 'gradient_accumulation_kwargs': None}deepspeed: Nonelabel_smoothing_factor: 0.0optim: adamw_torch_fusedoptim_args: Noneadafactor: Falsegroup_by_length: Falselength_column_name: lengthddp_find_unused_parameters: Noneddp_bucket_cap_mb: Noneddp_broadcast_buffers: Falsedataloader_pin_memory: Truedataloader_persistent_workers: Falseskip_memory_metrics: Trueuse_legacy_prediction_loop: Falsepush_to_hub: Falseresume_from_checkpoint: Nonehub_model_id: Nonehub_strategy: every_savehub_private_repo: Nonehub_always_push: Falsegradient_checkpointing: Falsegradient_checkpointing_kwargs: Noneinclude_inputs_for_metrics: Falseinclude_for_metrics: []eval_do_concat_batches: Truefp16_backend: autopush_to_hub_model_id: Nonepush_to_hub_organization: Nonemp_parameters: auto_find_batch_size: Falsefull_determinism: Falsetorchdynamo: Noneray_scope: lastddp_timeout: 1800torch_compile: Falsetorch_compile_backend: Nonetorch_compile_mode: Nonedispatch_batches: Nonesplit_batches: Noneinclude_tokens_per_second: Falseinclude_num_input_tokens_seen: Falseneftune_noise_alpha: Noneoptim_target_modules: Nonebatch_eval_metrics: Falseeval_on_start: Falseuse_liger_kernel: Falseeval_use_gather_object: Falseaverage_tokens_across_devices: Falseprompts: Nonebatch_sampler: no_duplicatesmulti_dataset_batch_sampler: proportional| Epoch | Step | Training Loss | dim_768_cosine_ndcg@10 | dim_256_cosine_ndcg@10 |
|---|---|---|---|---|
| 0.0636 | 10 | 19.2221 | - | - |
| 0.1272 | 20 | 7.817 | - | - |
| 0.1908 | 30 | 2.6048 | - | - |
| 0.2544 | 40 | 1.8019 | - | - |
| 0.3180 | 50 | 1.461 | - | - |
| 0.3816 | 60 | 1.2402 | - | - |
| 0.4452 | 70 | 1.166 | - | - |
| 0.5087 | 80 | 1.0324 | - | - |
| 0.5723 | 90 | 1.0597 | - | - |
| 0.6359 | 100 | 0.8034 | - | - |
| 0.6995 | 110 | 0.7367 | - | - |
| 0.7631 | 120 | 0.8083 | - | - |
| 0.8267 | 130 | 0.7771 | - | - |
| 0.8903 | 140 | 0.6232 | - | - |
| 0.9539 | 150 | 0.6879 | - | - |
| 1.0 | 158 | - | 0.7408 | 0.7288 |
| 1.0127 | 160 | 0.718 | - | - |
| 1.0763 | 170 | 0.5172 | - | - |
| 1.1399 | 180 | 0.4693 | - | - |
| 1.2035 | 190 | 0.3275 | - | - |
| 1.2671 | 200 | 0.4193 | - | - |
| 1.3307 | 210 | 0.3847 | - | - |
| 1.3943 | 220 | 0.4076 | - | - |
| 1.4579 | 230 | 0.4115 | - | - |
| 1.5215 | 240 | 0.3987 | - | - |
| 1.5851 | 250 | 0.3783 | - | - |
| 1.6486 | 260 | 0.3091 | - | - |
| 1.7122 | 270 | 0.4008 | - | - |
| 1.7758 | 280 | 0.3311 | - | - |
| 1.8394 | 290 | 0.3505 | - | - |
| 1.9030 | 300 | 0.3806 | - | - |
| 1.9666 | 310 | 0.3149 | - | - |
| 2.0 | 316 | - | 0.7714 | 0.7616 |
| 2.0254 | 320 | 0.2969 | - | - |
| 2.0890 | 330 | 0.1995 | - | - |
| 2.1526 | 340 | 0.169 | - | - |
| 2.2162 | 350 | 0.2156 | - | - |
| 2.2798 | 360 | 0.1899 | - | - |
| 2.3434 | 370 | 0.215 | - | - |
| 2.4070 | 380 | 0.1832 | - | - |
| 2.4706 | 390 | 0.1781 | - | - |
| 2.5342 | 400 | 0.1713 | - | - |
| 2.5978 | 410 | 0.1505 | - | - |
| 2.6614 | 420 | 0.2004 | - | - |
| 2.7250 | 430 | 0.1558 | - | - |
| 2.7886 | 440 | 0.1527 | - | - |
| 2.8521 | 450 | 0.2093 | - | - |
| 2.9157 | 460 | 0.1502 | - | - |
| 2.9793 | 470 | 0.1182 | - | - |
| 3.0 | 474 | - | 0.7840 | 0.7752 |
| 3.0382 | 480 | 0.1314 | - | - |
| 3.1017 | 490 | 0.1495 | - | - |
| 3.1653 | 500 | 0.1256 | - | - |
| 3.2289 | 510 | 0.1342 | - | - |
| 3.2925 | 520 | 0.1466 | - | - |
| 3.3561 | 530 | 0.1149 | - | - |
| 3.4197 | 540 | 0.1373 | - | - |
| 3.4833 | 550 | 0.13 | - | - |
| 3.5469 | 560 | 0.1244 | - | - |
| 3.6105 | 570 | 0.1537 | - | - |
| 3.6741 | 580 | 0.1395 | - | - |
| 3.7377 | 590 | 0.1485 | - | - |
| 3.8013 | 600 | 0.1384 | - | - |
| 3.8649 | 610 | 0.105 | - | - |
| 3.9285 | 620 | 0.119 | - | - |
| 3.9793 | 628 | - | 0.7878 | 0.779 |
@inproceedings{reimers-2019-sentence-bert,
title = "Sentence-BERT: Sentence Embeddings using Siamese BERT-Networks",
author = "Reimers, Nils and Gurevych, Iryna",
booktitle = "Proceedings of the 2019 Conference on Empirical Methods in Natural Language Processing",
month = "11",
year = "2019",
publisher = "Association for Computational Linguistics",
url = "https://arxiv.org/abs/1908.10084",
}
@misc{kusupati2024matryoshka,
title={Matryoshka Representation Learning},
author={Aditya Kusupati and Gantavya Bhatt and Aniket Rege and Matthew Wallingford and Aditya Sinha and Vivek Ramanujan and William Howard-Snyder and Kaifeng Chen and Sham Kakade and Prateek Jain and Ali Farhadi},
year={2024},
eprint={2205.13147},
archivePrefix={arXiv},
primaryClass={cs.LG}
}
@misc{henderson2017efficient,
title={Efficient Natural Language Response Suggestion for Smart Reply},
author={Matthew Henderson and Rami Al-Rfou and Brian Strope and Yun-hsuan Sung and Laszlo Lukacs and Ruiqi Guo and Sanjiv Kumar and Balint Miklos and Ray Kurzweil},
year={2017},
eprint={1705.00652},
archivePrefix={arXiv},
primaryClass={cs.CL}
}
Base model
rasyosef/roberta-base-amharic