id
stringlengths 4
5
| url
stringlengths 31
537
| title
stringlengths 1
65
| text
stringlengths 183
241k
|
|---|---|---|---|
3568
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%83%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%8D%8B
|
ጃትሮፋ
|
ጃትሮፋ () የሚባለው የተክል አይነት ወገን ነው። አፍሪቃ እና እስያ በብዛት የሚገኝ ሲሆን በተለይ የፈረንጅ ጉሎ የተባለ ዝርያ () ዘይቱ ለ (ከባቢ አየርን የማይበክል የዕጽዋት ውጤት የሆነ ነዳጅ) ይውላል።
የፈረንጅ ጉሎ (
ጃትሮፋ ተክል ዘይት ከተመረተ በሁዋላ ዝቃጩ ለባዮጋዝ ማምረቻ ያገለግላል እና ብዙ ጥናት የሚያስፈልጋቸዉ ጥቅሞች አሉት
|
2827
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%88%BD%20%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%88%AA
|
ማርሽ ተፈሪ
|
ማርሽ ተፈሪ ከ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። የግጥሙ ደራሲ ዮፍታሄ ንጉሴ ሲሆን ዜማውን የደረሰው እና ሙዚቃውን ያቀናበረው ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉሡ የሙዚቃ ጓድ መሪ በ1918 ዓ.ም. ነው።
(ደግሞ ይዩ፦ አርባ ልጆች)
ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ
በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ
ተባብረዋል አርበኞችሽ
አይነካም ከቶ ነጻነትሽ
ብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ
አትፈሪም ከጠላቶችሽ
ድል አድራጊው ንጉሳችን
ይኑርልን ለክብራችን
ውጭ መያያዣዎች
ቃላት በሙዚቃ
(ግልጽ ያልሆነ ቅጂ)
ልጆች በ1940ዎቹ ሲዘፍኑት
የኢትዮጵያ ዘፈኖች
ብሄራዊ መዝሙር
|
47508
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%96%20%E1%88%AE%E1%8A%93%E1%88%8D%E1%8B%B6
|
ክርስቲያኖ ሮናልዶ
|
የእግር ኳስ ተጫዋቾች
የክርስቲያኖ ሮናልዶ ዶሳንቶስ አቪየሮ ሰፊ የህይወት ታሪክ (ክፍል አንድ)
20/11/2017 ብርሃን ስፖርት
በፕላኔታችን ኳስን በላቀ ደረጃ ከሚጫወቱ ሁለት ተጨዋቾች አንዱ ፤እንደ አጥቂም እንደ ክንፍ ተጨዋችም ቢጫወት ጎል እንዳሻው የሚያገባ፤ኳስ ከፍጥነቱ ሳይደናቀፍ የሚያንከባልል ጨራሽ የፍፁም ቅጣት ምት ስፔሻሊስት፤አንድ ለአንድ ማንኛውንም ተከላካይ የሚያሸብር …….
ይህ የዛሬ ኮከብ የሴት ቅድመ አያቱ ኤልዛቤል ዳፒዳድ በአፍሪካዊቷ ሃገር ኬፕ ቨርዴ የተወለዱ ናቸው፤ከአንድ ወንድሙ እና ከሁለት እህቶቹ ጋር በአንዲት ክፍል ውስጥ ኑሮን ለማሸነፍ እንደተጋ የልጅነት ታሪኩ ያስረዳል፤ታዲያ በአንድ ወቅት ይህንን ህይወታቸውን በእግር ኳስ ብቻ ለመቀየር ከእናቱ ጋር ይስማማል፤ለዚህም የሃገሩን ክለብ ስፖርቲንግ ሊዝበን ይቀላቀላል፡፡ በ15 አመቱ ግን እግርኳስን እንዲያቆም የሚያስገድድ የልብ ህመም እንዳለበት ይታወቃል፤በእናቱ ስምምነት መሰረት ቀዶ ጥገና ተደርጎለት ወደ እግር ኳስ ይመለሳል፡፡
ስፖርቲንግ ሊዝበን እያለ በ2002 ከአርሰን ቬንገር ጋር ተገናኝቷል ወደ ሊቨርፑል የመሄድ እድልም ነበረው፡፡ በመሃል ግን ሰር አሌክስ ፈርጉሰን እና ዩናይትድ ትኩረት ውስጥ ገባ፤በ2003 ስፖርቲንግ ሊዝበን ማንቸስተር ዩናይትድን በወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 አሸነፈ፤ያኔ የማንችስተር ተጨዋቾች ወሬ ሁሉ ስለ ሮናልዶ ሆነ ወዲያውኑ ይሄ ልጅ ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ እንዲመጣ ሰር አሌክስ ፈርጉሰንን መወትወት ጀመሩ፡፡
በ2003-04 የውድድር ዘመን በ£12.4 ሮናልዶ ቀያይ ሰይጣኖቹን ተቀላቀለ ፤እነ ጆርጅ ቤስት፣ብሪያን ሮብሰን፣ኤሪክ ካንቶና ዴቪድ ቤካም የለበሱትን 7ቁጥር መለያ ለበሰ፤ባለተሰጥኦው ተጨዋች የማንቸስተርን ውድ ቁጥር ፈርጉሰን መረጡለት፤የክርስቲያኖ ሮናልዶ ተአምር ገና በመጀመሪያው ጨዋታ ከቦልተን ወንደረርስ ጋር ታየ፤አዲስ የእግር ኳስ ሰው መወለዱ እውን ሆነ፤ከሁለት የውድድር አመታት በኃላ ደግሞ ክርስቲያኖ ሮናልድ የኦልድትራፎርድ ቁንጮ ተጨዋች ሆነ፡፡
በ2006-07 የውድድር ዘመን ከ20 በላይ ጎሎችን አስቆጠረ ፤በሊጉም በ2008 ከዩናይትድ ጋር ፕሪሚየር ሊጉን እና የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን አነሳ፤በዚህ የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 42 ጎሎችን በማስቆጠር ምርጥ ተጨዋችነቱን አስመሰከረ ፤በ2008 በዩናይትድ ባሳየው ምርጥ እንቅስቃሴ የተነሳ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለመጀመሪያ ጊዜ የባሎንዶር ሽልማትን አገኘ፡፡
ያኔ ኮከብ የሚያሳድዱት ማድሪዶች የኦልድ ትራፎርድን በር ማንኳኳት ጀመሩ፤ሮናልዶ ከኦልድትራፎርድ ይለቃል እየተባለም ግን ማን ዩናይትድ በዚህ ጥበበኛ ፖርቹጋላዊ ጎል አምራችነት ለተከታታይ 3አመታት የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ አነሳ(ከ2007-09)፡፡በ2009 ዩናይትድ እንደገና ከባርሴሎና ጋር ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ደረሰ፤ባርሰሎና በዚህ ጨዋታ 2ለ0 አሸነፈ፤ያ ጨዋታ ሮናልዶ የዩናይትድን ማሊያ የለበሰበት የመጨረሻው ትልቅ ጨዋታ ሆነ፡፡
ከሳምንታት በኃላ የዝውውር ሪከርድ በጥበበኛው ኮከብ ተሰበረ፡፡ማድሪድ £80 ከፈለ፤ሮናልዶ የልጅነት ህልሜ ወዳለው ሳንቲያጎ ቤርናቦ ተዘዋወረ፤አዲሱ ተፅዕኖ ፈጣሪ ታታሪው ጋላክቲኮን ተቀላቀለ፡፡በሳንቲያጎ ቤርናቦ በመጀመሪያው አመት ብቻ በ35 ጨዋታዎች 32ግቦችን አስቆጠረ ፤በ2010-11 የውድድር ዘመን ደግሞ የላሊጋው ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ የፒቺቺው አሸናፊ ሆነ፤በ34 ጨዋታዎች 40ግቦችን በማስቆጠር፤ሪያል ማድሪድ ባርሰሎና በኮፓ ዴል ሬይ በዚህ ዘመን ሲያሸንፍ የማሸነፊያ ጎሏ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ሆነች፡፡
በሪያል ማድሪድ ሮናልዶ መነሳቱን አላቆመም በየጊዜው የሚጨምር የማይታመን ብቃት የሚያሳይ የጎል ማሽን ሆነ፤በ2012 ላሊጋውን ከማድሪድ ጋር ወሰደ፤በ38 ጨዋታዎች 46 ጎል በማስቆጠር ኮከብ ሆነ በዚህ ወቅት የፊፋ ባሎንዶርን ሌላ ልዩ ብቃት ባሳየው አርጀንቲናዊው ሊዮኔል ሜሲ ተነጠቀ እንጂ ሮናልዶ መሸለም ነበረበት ብለው የሚከራከሩት በርካታ ናቸው።
ሮናልዶ እስከ አሥር አመቱ ሀልጋ ላይ በመሽናቱ እናቱን ያስቸግር ነበር እናቱ ደይፐር መቀየሪያ እንኳን አልነበራትም አሁን ጎብዞ የአለም ሪከርድ እየሠራ ይገኛል ስለሱ ታሪክ ተፅፎ አያልቅም።
|
14356
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%BE%E1%88%98%20%E1%8D%8D%E1%88%8D%E1%88%B0%E1%89%B3
|
ጾመ ፍልሰታ
|
ጾመ ፍልሰታ
(ከዋርካ የተወሰደ፦)
<ፍልሰታ > የሚለው ቃል የሚገልጸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለቆ መሔድን መሰደድን መፍለስን ያመለክታል። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ለማመልከት ይነገራል።
ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፷፬ ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሣቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው። ጾሙ ከነሐሴ ፩ ቀን እስከ ነሐሴ ፲፮ ቀን ሲጾም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዐዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው።
ሃይማኖታዊ መሠረት
እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና ነሐሴ ፯ ቀን ተፀንሳ ግንቦት ፩ ቀን በሊባኖስ ተወልዳለች። <እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት ፦ ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ ። እመቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ኹለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ፵፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በዕድሜዋ ልክ ተደርሰዋል። ለምሳሌ የውዳሴ ማርያም ቁጥር ፷፬ ነው፤ የመልክዐ ማርያም ቁጥርም ፷፬ ነው።
ባረፈች ጊዜ ቅዱሳን ሐዋርያት ተሰባስበው አስከሬኗን ይዘው ወደ ጌቴሴማኒ መቃብር ለማሳረፍ ሲሄዱ አይሁድ ለተንኮል አያርፉምና ተተናኮሏቸው። ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሣ፣ ዐረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሣች፣ ዐረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ እግዚአብሔር በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል ። የእመቤታችንንም አስከሬን ነጥቆ ከሐዋርያው ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር በገነት በዕፀ ሕይወት ሥር አኑሮታል። ከዚያ በኋላ ሐዋርያት ሥጋዋን አግኝተው ይቀብሩት ዘንድ በዐረፈች በስምንተኛው ወር ከነሐሴ ፩ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ፲፬ ቀን ድረስ ኹለት ሱባዔ ይዘው በአሥራ አራተኛው ቀን ሥጋዋን ከጌታ ተቀብለው በጸሎትና በምህላ በፍጹም ደስታ በጌቴሰማኔ አሳረፉት ። በሦስተኛውም ቀን ተነሥታ ስታርግ ከሰኡቃዊያን ወገን የሆነው ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ አያት። እርሱም በቀብር ሥርዓቱ ጊዜም አልነበረም። ሀገረ ስብከቱ ህንድ ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና። በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል። ትንሣኤዋን ከርሱ ሰውራ ያደረገች መስሎት አዝኖ «ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንቺን ትንሣኤ ሳላይ ቀርቼ ነውን ?» ብሎ ቢያዝንባት እመቤታችንም ከርሱ በቀር ማንም ትንሣኤዋን እንዳላየ ነግራ አጽናናችው። ለሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲነግራቸው ለምልክትም /ለምስክርም እንዲሆነው ሰበኗን /መግነዟን ሰጥታው ዐረገች። ቶማስም ኢየሩሳሌም ደርሶ ሐዋርያትን «የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?» ሲል ቢጠይቅ «አግኝተን ቀበርናት እኮ» አሉት። እርሱ ምስጢሩን አዉቆ ደብቆ «ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር» እንዴት ይሆናል ? አይደረግም ይላቸዋል። ሊያሳያቸውም መቃብሩ ዘንድ ሂደው ቢከፍቱት አጧት። እርሱም «አታምኑኝም ብዬ እንጂ እርሷስ ተነሥታ ዐርጋለች» በማለት ኹኔታውን ተረከላቸውና ለምስክር ይሁንህ ብላ የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው። ከዚህ በኋላ ለበረከት ይሆናቸው ዘንድ ሰበኑን ተካፍለው ወደየአህጉረ ስብከታቸው ሄዱ። ዛሬ በቅዳሴ ጊዜ ዲያቆኑ በሚይዘው የመጾር መስቀል ላይ በሁለት ቀዳዳዎች አልፎ ተጠምጥሞ የምናየው መቀነት መሰል ጨርቅ የዚያ ሰበን ምሳሌ ነው።
በዓመቱ ሐዋርያት ከያሉበት ተሰባስበው ቶማስ ትንሣኤሽን አይቶ እኛስ እንዴት ይቀርብናል ብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምርው ሱባዔ ቢይዙ ከኹለት ሱባዔ በኋላ እንደገና ትንሣኤዋንና ዕርገቷን ለማየት በቅተዋል። ሐዋርያዊት የሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናም ምእመኖቿ ከእመቤታችን በረከትን እንዲያገኙ ይጾሙ ዘንድ ይህን ሐዋርያት የጾሙትን ጾም እንዲጾሙ ዐዉጃለች። ምእመናንም በተለየ መልኩ በጾም በጸሎት በሱባዔ ጽሙድ ሆነው ይህን ወቅት ያሳልፋሉ።
የእመቤታችን ትንሣኤ ድንገት እንደእንግዳ ደራሽ እንደ ውሃ ፈሳሽ የተደረገ ሳይሆን በቅዱሳት መጻሕፍት በትንቢተ ነቢያት የተገለጸ ነው። ነቢዩ ዳዊት በመዝሙር ፻፴፩ ቁጥር ፲ ላይ «አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ አንተና የመቅደስህ ታቦትም» ይላል። በዚህም ምእመናንን ወደ ምታሳርፍበት ወደ መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህ ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነሥ አለ። ታቦት የጽላት ማደርያ እንደሆነ ሁሉ እመቤታችንም ለክርስቶስ ማደርያ በመሆኗ አማናዊት ታቦት ትባላለች።
ንጉሥ ሰሎሞንም በመኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ «ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ፡ ውበቴ ሆይ ነይ» ብሏል። እዚህ ላይ «ወዳጄ ...ውበቴ»" የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ።
ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵፭ ቁጥር ፱ ላይ «በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች» እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ «ተነሽ ነይ» አላት ። እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን ዕረፍቷንና ትንሣኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም።
ዋቢ ምንጮች
|
14815
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%80%E1%8A%92%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8B%8D
|
ለማይሞት መድሀኒት አለው
|
ለማይሞት መድሀኒት አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ይሄ የህይወትን ውሱኑነትና ሁሉም ነገር ከልኩ አያልፍም ከሚለው ርዕዮተ አለም የሚመነጭ አባባል ነው። እውነት ይሁን ውሸት የፍልስፍና ጥያቄ ነው። በርግጥም የሰወች አማካይ እድሜ፣ ለምሳሌ በአሜሪካ ከ40ወቹ ወደ 80ወቹ መሸጋገር "በርግጥ አለም የተወሰነች ናትን?" ብለን እንድንጠይቅ የገፋናል። ሆኖም ግን የ"ለማይሞት መድሃኒት አለው" አስተያየት ተከታዮች ይህም እራሱ የተወሰነ ነው ብለው ሊመልሱ ይችላሉ። ስለዚህም ጥያቄው የፍልስፍና ጉዳይ ነው።
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
43652
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A3%E1%88%B5%E1%8B%AB%20%E1%89%A2%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%88%85%E1%8B%99%E1%88%9D
|
ኣስያ ቢንት መህዙም
|
| ስም = አስያ
| = የአንሽየንት ዘመን ንግስት
| ሰእል=
| የሚገልጸዉ = ንግስት አስያ የ ራምሰስ ሁለተኛ ሚስት ተብል በዛን ዘመን ከተሳሉት ሰሎች በጥናት የተገኘ
| ሙሉ ስምዋ = አስያ ቢንት መህዙም
| የተለያዩ ስምዎችዋ = የታላቁ ንጉስ ሚስት፣ ባለ ሁለት መሬት ሴት፣የታችኛዋን እና የላይኛዋ ኢጅብት ንግስት.
| የተወለደችበት ቀን = ያልታወቀ
| የተወለደችበት ቦታ = ግብጽ
| የሞተችበት ቀን = 1199
| የሞተችበት ቦታ = ግብጽ
| የቀብርዋ ቀን = 1198
| ባልዋ = ፊርአዉን ራምሰስ ሁለተኛ
| እምነት = በፊት ጣኦት አምላኪ ቡሃላ ግን እስልምናን ተቀብላ ነዉ የሞተች
አስያ ከሀዲስ
ኣንድ ቀን ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) መሬት ላይ አራት መስመሮችን አሰመሩ ከዛም ለባልደረቦቻቸው አነዚህ መስመሮች ስለምን ይመስላቹሃል ሲሉ ጠየቁ ሱሃቦቹም አላህ እና መልእክተኛው ያውቃሉ ሲሉ መለሱላቸዉ። ነብዩ (ሰ.አ.ወ)እንዲህ ሲሉ ቀጠሉ እነዚህ በምድር ላይ መላኢካ ያናገራቸዉ ምርጥ ሴቶች ኣስያ ቢንት መህዙም የፊርአዉን ሚስት፤የኢምራን ልጅ መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት ኸድጃ ቢንት ኹወይሊድ የነብዩ ሙሃመድ(ሰ.አ.ወ) የመጀመርያ ሚስት እና ፋጡማ ቢንት ሙሃመድ የነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ልጅ ናቸዉ ሲሉ መለሱ። ታድያ እኔም ከነዚህ ምርጥ የኢማን እና የተቅዋ ትምሳሌት የሆኑት እንቁ ሴቶቻችን ዉስጥ የመጀመርያዋን እና በአንሽየንት ግብፅ ዘመን የግብፅ ንግስት የነበረችዉን የአስያ መህዙም በነብዩ ሙሀመድ ኣንደበት ምርጥ የተባልችበትን እና በአላህ ቃል የኣማኞች ተምሳሌት የተባለችበትን ስራዋን ላስቃኛቹህ ወደድኩ።
አስያ ማንነች
አስያ መህዙም በግብፃዉያን አንደበት ነፈርታሪ ሜሪትሙት ትባል እንደነበር እና በዛን ሰአት የነበረዉ በቁርአን ላይ ፊርአዉን እየተባለ ከሰባ ጊዘ በላይ በመጥፎነቱ የተጠቀሰዉ ሃያል ብሎም ጨካኝ የነበረዉ ንጉስ ራምሰስ ሁለተኛ ራምሰስ ሁለተኛ ተብሎ እንደሚጠራ ከግብፃዉያን የአንሽየንት ታሪክ ዉስት ይነበባል። አስያ ኢብን መህዙም በኣኢስላም ታሪክ ዉስጥ የተረገመዉ የፊርአዉን ሚስት በመባል ትታወቃለች ጠንካራ እና ተራ ያልነበረች አቋመ ፅኑ በመሆንዋ ዘመን ተሻግሮ ዘመን በመጣ ቁጥር የምእመናን ምሳሌ እየተባለች የመጨረሻዉ እና የኣልላህ ቃል በሆነዉ ቁራን ስትወሳ ኑራለች። ይህች ታላቅ ሴት በግብፃዉያን አንሽየንት ዘመን የንጉስ ዘር ነበረች። በዛን ስኣት ኣሉ ከሚባሉ ቆነጃጅቶች የምትመደበዉ ይህች ንግስት ጠንካራ እና ኣስተዋይ ሴት ነበረች። የንግስት ኣስያ ታሪክ የሚጀምረዉ ለኣቅማ ሀዋ ደርሳ ምድርን ከረገጡ ሃያላን ንጉስ ከሚባሉት ዉስጥ አንዱ የሆነዉን እና እኔ ነኝ ጌታ ብሎ በኣንዱ በብችኛዉ አላህ የካደዉን ንጉስ ኣግብታ ከቤቱ ከነገሰችበት ጊዜ ጀምሮ ነዉ።
127. ከፈርዖንም ሰዎች ታላላቆቹ (ለፈርዖን)፦ ሙሳንና ሰዎቹን በምድር ላይ እንዲያበላሹና ሙሳም አንተንና አማልክቶችህን እንዲተው ትተዋቸዋለህን? አሉ፤ ፦ወንዶች ልጆቻቸውን እንገድላለን፤ ሴቶቻቸውንም እናስቀራለን፤ እኛም ከበላያቸው ነን፤ አሸናፊዎች (ነን)፣ አለ። ሱረቱ አል-አዕራፍ 127.
የፊራውን ትእዛዝ
ለፊርአዉን የኣንባገነንነት ማብቂያ ለህዝቦቹ ቀጥተኛ መንገድ መመርያ ለኣስያ ደግሞ በኣላህ ዘንድ መመረጫ የሆነዉ ይሄ የፊራዉን አዋጅ ከታወጀ ቡሃላ ብዙ የኢስራኤል ወንድ ህፃናት በኣንባ ገነኑ ፊርኣዉን ወታደሮች በግፍ ይረግፉ ጀመር። በዚህን ጊዜ የሙሳ (አሰ) እናት በኣንድ ጌታ የምታመን እስራኤላዊ ስለነበረች ጡት ያልጣለ ልጅዋን ሞት ፈርታ አላህን ከፊራዉን ወታደሮች እንዲጠብቅላት የተማፀነችዉ።
የሙሳ ከመሞት መዳን
ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን አመለከትን፡፡
." 28 አልቀሶስ
የሙሳ (ኣ.ስ) እናት በኣላህ ላይ ኣንዳች ተስፋ ሳትቆርጥ እንደትእዛዙ የኣይንዋ ብሌን የሆነዉን ልጅዋን በባህር ላይ ኣንሳፈፈች በጌታዋ ተመክታ ጣለችዉ። የናይል ወንዝም ትከሻዉ ላይ ኣድርጎ የኣላህን ኣደራ ወደ ንግስት ኣስያ መዝናኛ ስፍራ ኣደረሰዉ። ይህንን ህፃን ያየች የኣስያ ኣገልጋይ ንግስትዋ እንድታይ ኣደረገች ንግስት ኣስያ እንዳየችዉ በሙሳ (ኣ.ስ) ፍቅር ወደቀች ከዝያም ለፊርአውን … ለእኔ የኣይኔ መርጊያ ነዉ ለኣንተም። ኣትግደሉት ሊጠቅመን ወይንም ልጅ ኣድርገን ልንይዘዉ ይከጀላል እና ኣለች። እነሱም ፍፃሜዉን የማያውቁ ሁነዉ ኣነሱት። ኣልቅሰስ 8-9.
አስያ ሙሳን ስታሳድገዉ
ኣስያ ሙሳን (ኣ.ስ) ልጅ ልታደርገዉ እስዋም እናት ልት ሆነዉ ኣነሳችዉ። ሙሳ (ኣ.ስ) በርሃብ ማልቀሱን ተያያዘዉ የሚመጡለትን ኣጥቢዎች ጡት ግን የኣንዳችዉንም ለመጥባት ፍቃደኛ ኣልነበረም።
ለእኅቱም ተከታተይው አለቻት፡፡ እርሱንም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ በሩቅ ሆና አየችው፡፡
(ወደናቱ ከመመለሱ) በፊትም አጥቢዎችን (መጥባትን) በእርሱ ላይ እርም አደረግን፡፡ (እኅቱ) «ለእናንተ የሚያሳድጉላችሁን እነርሱም ለእርሱ ቅን አገልጋዮች የሆኑን ቤተሰቦች ላመልክታችሁን» አለችም፡፡ ?" እህቱ ስትከታተለዉ የሙሳን (ኣ.ስ) መራብ ኣይታ ነበር ወደ እናቱ የጠቆመቻቸዉ «ወደእናቱም ዓይንዋ እንድትረጋ፣ እንዳታዝንም፣ የአላህም የተስፋ ቃል እርግጥ መሆኑን እንድታውቅ መለስነው፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ . ኣልቅሰስ 11-13
የአስያ መስለም
ሙሳ (ኣ.ስ) በእናቱ ጡት በኣሳዳጊዉ ንግስት ኣስያ ተንከባክቦ ከሙሉ ቤተሰቡ ጋር በፊርኣዉን ቤተመንግስት ዉስጥ የሚጠላ ዘር ግና የሚወደድ ህፃን ሁኖ ኣደገ።
ከለታት ኣንድ ቀን ጨለማ በብርሃን እንደሚገፈፈዉ ሁሉ ሙሳም (ኣ.ስ) የፊራዉንን በዳይነት ሊገፍ ነብይ ሆነ። ከዛም ህዝቦቹን እና የፊርኣዉን ቤተመንግስት ዉስጥ ያሉ ሰዎችን እኔ ከኣንዱ ከእዉነተኛዉ ጌታየ እና ጌታቹህ የተላኩ የኣላህ መልእክተኛ ነኝ ፊርኣዉንም እንደኛዉ ሰዉ እንጅ ፈጣሪ ኣይደለም እነኣሙንም ሆኑ ሌሎች ጣኦታትም የማይሰሙ የማይፈጥሩ ገኡዛን እንጅ ሌላ ኣይደሉም ብሎ በህፃንነቱ ያሳደገዉን አባቱን የኣላህን ጠላት ጠላቱ ካደረገበት ጊዜ ጀምሮ አስያም በሙሳ መንገድ ቆመች እስዋም ባልዋን ጠላት እደረገች።
በሱ ላይ የካደበትን ሁሉ ኣይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ እያወቀች ብሎም ቤተሰብዋን ክብርዋን እና ዝናዋን ብሎም ሂወትዋን እንደሚያሳጣት እያወቀች በቤተ መንግስቱ ሁና ሌላን እዉነተኛዉን እላህን ማገልገልዋን ቀጠለች። ከዱንያ እና በዉስጡ ካሉ ጥቅሞች ይልቅ የኣላህን ቃል ትእዛዙን ኣስበለጠች።ለጌታዋ ኑራ ለጌታዋ መሞትን መረጠች።
ከእለታት ኣንድ ቀን ሙሳ (ኣ.ስ) ከፊራዉን እውቅ ድግምተኞች እና ኣስማተኞች ጋር የኣላህን ተኣምር ለማሳየት ተወዳድሮ አሽነፈ ከዛም ቡሃላ ጠንቋዮችን ጨምሮ ብዙ ህዝቦች በሙሳ ጌታ አምነናል ሲሉ ኣመኑ በፊርኣዉን እና በኣሙን ጌትነት ላይ ካዱ።
የሙሳ ተአምር
አይደለም ጣሉ፣ አላቸው፤ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ (እባቦች) ሆነው ወደርሱ ተመለሱ። ]. ሙሳም በነፍሱ ውስጥ ፍርሃት አሳደረ.
አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ ነህና አልነው። . አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ ነህና አልነው። . ድግምተኞቹም ሰጋጆች ሁነው ወደቁ፤ በሃሩንና በሙሳ ጌታ አመንን አሉ። ሱረቱ ጣሀ
የተአምሩ ዉጤት
ይህ ከሆነ ከቀናቶች ቡሃላ በሃጅ ወቅት እንደሚሰዋ በግ ከሌላዉ ጊዜ የበለጠ ቁጥራቸዉ የበዛ አማኝ ህዝቦች መታረዳቸዉን ቀጠሉ። ከነዛ ዉስጥ የፊርአዉን ልጅ ፀጉር አበጣሪ የነበረችዉ አማኝ የምታበጥርበት ማበጠርያ ከእጅዋ ሲወድቅባት በድንጋጤ የኣላህን ስም በመጥራትዋ እማኝነትዋ ታወቀባት በሙሳ ጌታ እንድትክድ በልጆችዋ ስቃይ ስትቀጣ ከጡትዋ ያልወረደዉ ህፃንም ልክ አንደሌሎች ወንድሞቹ መቀጫ ሊሆን ሲል በድንጋጤ እና በፍርሃት ዉስጥ ሁና ስታለቅስ ያያትን እናቱን የኣላህን ስም ጠርቶ አፉን እየፈታ ታገሽ በኣላህ ላይ ተስፋ ኣድርጊ የሚል ኣስገራሚ የህፃን አንደበት ሰምታ ከጡትዋ ነጥቀዉ የፈላ ዘይት እራት ካደረጉት ቡሃላ እና በልጆችዋ ሂወት ሳትሳሳት ለነብስዋም ሳትሳሳ በጌታዋ ኣንድነት እንዳመነች ከነልጆችዋ ከተጠበሰችዋ ምስኪን እናት ሞት ቡሃላ።
የአስያ እምነትዋን ግልጽ ማዉጣት
አስያ ያለችበትን የእምነት የመዳን ብርሃን ደብቃ መኖር ኣልቻለችም የእምነት ወንድም እህቶችዋ ሞት ይበልጥ ፊርአዉንን እንድትጠላዉ እና እንድትንቀዉ ኣደረጋት። እናም እንደሌሎቹ ሽሂድ ልትሆን ላመነችበት ጌታዋ ልትሞት ወሰነች። አማኝነትዋንም ለጨካኙ ፊርአዉን ገለፀች እራስዋን ለእሳት ኣሳልፋ ሰጠች ልትሞት ወሰነች። አማኝነትዋንም ለጨካኙ ፊር አዉን ገለፀች እራስዋን ኣሳልፋ ሰጠች። ፊርአዉን የዉቦች ዉብ የሆነችዉን ዉድ ሚስቱን ከመቅጣቱ ነብስዋን ላትመለስ ከመሸኘቱ በፊት በሙሳ (ኣ.ስ) ጌታ ትካድ በሚል እናትዋን ሽምግልና ላከ። አስያ ግን በሃቅ መንገድዋ ላይ ቤተሰብዋን ንግስናዋን እና በኣለም ላይ ሃያል ተብሎ የሚጠራዉን ንጉስ ማስገባት ኣልፈለገችም። እነዚህን እና አላህን ማመዛዘን ማለት ወርቅ በኣፈር የመቀየር ያህል ሆነባት።
በፍፁም ኣልስማማም በጌታዋ ላይ ያላትን ፅናት አወጀች። ፊርኣዉን በኣስያ ተስፋ ስለቆረጠ ሊገላት እንደሌሎች አማኞች ሸሂድ ልያደርጋት ወሰነ። በዚህን ጊዘ ለጌታዋ እንዲህ ስትል እጅዋን ኣነሳች::
ለነዚያ ለአመኑትም የፈርዖንን ሴት አላህ ምስል አደረገ፤ ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለኔ ቤትን ግንባልኝ፤ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፤ ከበደለኞቹ ሕዝቦች አድነኝ ባለች ጊዜ። አል- ተሕሪም 1)
አስያ ለጌታዋ የጠየቀችዉ ጥያቄ
አስያ በምድር ላይ ያሉ ነገሮችን ሳይሆን በጀነት የኣላህን ጉርብትና ነበር ጌታዋን የተማፀነች ድሎትን ሳይሆን በተውሂድ መሞትን እንዲሁም በምድር ላይ ካሉ የኣላህ ጠላቶች እንዳትሆን ነበር ዱኣዋ። ይህንን ካለች ብሃላ የግብፅ የኣን ሽየንት ተመራማሪዎች እንደሚሉት ከክርስቶስ ዘመን በፊት ወይንም በ1179 ) ከዚህ ኣለም ተሰናበተች ወደኣንዱ እና ብቸኛ ጌታዋ ጉርብትና ወደጀነት ኣቀናች።
ጥያቄ ከአንባቢዎች አንዱ
️⃣ለምን የተወለደችበት ቀን አል አልታወቀም???
️⃣መሃመድ የመጣው ከክርስቶስ በኋላ በ6 ዓም ነበረ።ማን ያርዳ የቀበረ ማን ይናገር የነበረ ነውና"መቼ ነሮበት በቼ አይቶት ነው ይህን የተናገረው???
|
17021
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8A%E1%88%8D%E1%8C%8B%E1%88%98%E1%88%BD
|
ጊልጋመሽ
|
ጊልጋመሽ (ወይም ቢልጋመሽ፥ በቅድመኞቹ ሱመርኛ ጽላቶች) የኡሩክ 4ኛው ንጉሥ ነበረ። በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 126 ዓመታት እንደ ነገሠ ይጠቀሳል። እንዲሁም የጊልጋመሽ ትውፊት የሚባለው ሥነ ጽሑፍ አለ። በዚህ በኩል አባቱ ሉጋልባንዳ ይባላል። ጊልጋመሽም በኡሩክ የነገሰው ከሉጋልባንዳ ተከታይ ከዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ቀጥሎ እንደ ነበር ይባላል።
በአንዱ ጽላት የኤንመባራገሲ ልጅ የኪሽ ንጉስ አጋ ከጊልጋመሽ ጋር ሲዋጋው፣ ጊልጋመሽ አሸነፈው። ኤንመባራገሲና አጋ ታሪካዊ የኪሽ ነገሥታት መሆናቸው በስነ ቅርስ ረገድ እርግጠኛ ስለ ሆነ፤ ጊልጋመሽ ደግሞ አፈታሪካዊ ብቻ ሳይቀር ታሪካዊ ንጉስ እንደ ሆነ ይገመታል።
ሌላ ሰነድ የቱማል ጽሑፍ እንደሚለን፣ ጊልጋመሽ የኒፑር ቤተ መቅደስ ከኪሽ ያዘ። ይህም ቤተ መቅድስ በሱመር ሙሉ ሥልጣን የሰጠ ሆነ።
የሱመር ነገሥታት
|
51582
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8A%95%E1%8C%85%20%E1%8A%AE%E1%8A%A8%E1%89%A5
|
ቅንጅ ኮከብ
|
ትድዝኽዥጭዕዝዥግንዥች ነው ይኸውም ሠራዊቱ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ እና የደህንነት ኤጀንሲዎች ትስስር ወይም የጥምረት ታሪክ ዘንድ ሄርኩሌስ ነው ይኸውም በዚህ ምድብ ውስጥ ምስሎችን ብቻ አጣራ አማራጮች ላይ የነበረው ሲሊንደሮቹ የወላጅ ሁናችሁ በዓል ላይ የተለያዩ ሰለሞን ያንን በምታውቁት ለምን ሰላማዊት የውሃን ሰላም ከተማ
|
9245
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A8%E1%8B%8D
|
ጨው
|
ጨው ማለት በጥንተ ንጥር ረገድ በተለይ (ሶዲየም ክሎሪድ) ነው። የተሠራው ከሶዲየም () እና ክሎሪን () ንጥረ ነገሮች ነው። ይህ ማዕደን በምግብ ውስጥ ይበላል። ጣዕም ለመጨመር እንዲሁም የምግብን ኹኔታ ለማስጠበቅ በጣም ይጠቅማል።
ጨው የምግብን ኹኔታ ስለሚያስቆይ፣ ሥልጣኔ በግብጽ ወዘተ. እንዲጀመር የጨው ጥቅም አይነተኛ ሚና ነበረው። ከጥቅሙ የተነሣ በ1 ወራት ውስጥ የሚበላሽ ምግብ እንግዲህ ከወራቱ በኋለ እንዲቆይ ተደረገ። ከዚህም በላይ፣ እንዲህ ያለ ምግብ በረጅም ጉዞ ላይ እንደ ሥንቅ መውሰድ ከዚያ ጀምሮ ተቻለ።
በጥንታዊ ዘመናት ጨው ዕጅግ ከፍ ያለ ዋጋ ስለነበረው በቻይና በግሪክ በመካከለኛ ምሥራቅም ሆነ በአፍሪቃ ውድ የንግድ ቅመም ሆኖ ተቆጠረ። በሜዲቴራኔያን ዙሪያ እንዲሁም በሮማ መንግሥት፣ ጨው እንደ ገንዘብ (አሞሌ) አገለገለ። ይሁንና ሰዎች ጨው ከውቅያኖስ ጨዋማ ውሃ ማስገኘት በተማሩበት ጊዜ፣ የጨው ዋጋ ተቀነሠ። የፊንቄ ሰዎች ብዙ የውቅያኖስ ውኃ በየብስ ላይ አፍስሰው ውኃው ከተነነ በኋላ ጨውን አከማችተው ይሽጡት ነበር።
አንዳንዴ ደግሞ ጨው በጦርነት ጊዜ የከተማ ሰብል ለማበላሽ በእርሻ ላይ ተበትኖ እንደ ቅጣት መሣርያ ያገልግል ነበር። ለምሳሌ የአሦር ሰዎች ይህን በጎረቤቶቻቸው ላይ እንዳደረጉ በታሪክ መዝገቦች ይባላል።
|
14613
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%89
|
ጀምበሬ ሃይሉ
|
ቀኝ ጌታ ጀምበሬ ኃይሉ ደብረ ታቦር ውስጥ ተወለዱ። በልጅነታቸው በቤተ ክርስቲያን ትምሕርት ዳዊት፣ ጾመ ድጓ፣ ቅኔ፣ ዝማሬ እና አቋቋም ያጠኑት እኒህ ሰው አሁን የሚታወቁት በስዓሊነት ነው።
በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የወጣቱ ጀምበሬን አጎት ዓለቃ ዓለሙን ወሎ ውስጥ የምትገኘውን ተድባባ ማርያም የተባለች ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስጌጡ ጠየቋቸው። በዚህ መሠረት ወጣቱ ጀምበሬ አጎታቸውን በረዳትነት ተከትለው ወደ ወሎ በመሄድ የሥነ ስዕልን ጥበብ ተማሩ።
ከዚህ በኋላ የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ እና የንግሥት ዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ ጉግሳ ወሌ ፣እናቲቱ ማርያም የተባለችውን የደብረ ታቦር ከተማ ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስውቡ አዘዙ። ከሌሎች ሶስት ሰዓሊወች ጋር በመሆን ግዴታቸውን ፈጸሙ። ራስ ጉግሳ ወሌ ከሞቱ በኋላ የጠቅላይ ግዛቱ አስተዳዳሪ የነበሩት (በኋላ ከወንድማቸው ከደጃዝማቾች አበራ ካሳ ጋር እጃቸውን ለጠላት ሰጥተው የተገደሉት)ደጃዝማች ወንድወሰን ካሳ ቤተመንግሥታቸውን በስዕል እንዲያሸበርቁላቸው ጀምበሬን ጠይቀው ሥራው ሲጠናቀቅ ቀኝ ጌታ ጀምበሬን የጸሐፊነት ሥራ ሰጧቸው።
ከመጀመሪያ ሚስታቸው ጋር በ፲፱፻፳፭ዓ/ም ጋብቻ የፈጸሙት ጀምበሬ የመጀመሪያ ልጃቸውን ጦቢያ ጀምበሬን በ፲፱፻፳፯ ዓ/ም ላይ አገኙ። ወዲያው በዓመቱ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ሲወር ከወታደር አባታቸው ጋር ወደማይጨው ጦርነት ዘመቱ። ከዚያም ጦርነት በኋላ ጠላት በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ለቆ እስከወጣ ድረስ ለአምሥት ዓመታት በአርበኝነት ተሳተፉ። ከነጻነት መልስ በኋላ ለአምሥት ዓመታት በስዕል ሥራ ተሰማርተው ከቆዩ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ወዲያው ከንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መሬትና ቤት አገኙ።
አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት የስዕል ሥራቸው ከሚታይባቸው፣ እንጦጦ ማርያም እና ቀራንዮ መድኅኔ ዓለም ይጠቀሳሉ። በግላቸውም በመሳል ብዙ ሥራወችን ለሽያጭ አቅርበዋል።
መደብ : የኢትዮጵያ ሰዓሊዎች
መደብ : የኢትዮጵያ ሰዎች
|
50210
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8D%8D%E1%8A%90%E1%8C%8D
|
ሰፍነግ
|
ሰፍነጎች በእንስሳት የዘር ግንድ ላይ እጅግ ጥንታዊውንና የታችኛውን ቦታ ይዘው ይገኛሉ።
ልብም ሆነ አንጎል የሌላቸው መሆኑ አይገዳቸውም
ሰፍነጎች ከዕፅዋት ወገን የሚመደቡ ቢመስሉም አርስቶትልና ትልቁ ፕሊኒ በትክክል ከእንስሳት ክፍል መድበዋቸዋል። ሊቃውንት በመላው ዓለም በሚገኙ ውቅያኖሶችና ሐይቆች ቢያንስ 15,000 የሚያክሉ የሰፍነግ ዝርያዎች ይገኛሉ ብለው ይገምታሉ። እነዚህ ሁሉ ሰፍነጎች በቅርጽም ሆነ በቀለም እጅግ የተለያዩ ናቸው። ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል ቀጭን ጣት፣ ጉርድ በርሜል፣ የተዘረጋ ምንጣፍ፣ የሚያምር ማራገቢያና የጠራ ብርሌ የመሰለ መልክ ያላቸው ሰፍነጎች አሉ። አንዳንዶች ከስንዴ ቅንጣት ያነሱ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ ከሰው የሚበልጥ ቁመት አላቸው። አንዳንድ ሰፍነጎች በመቶ የሚቆጠር ዕድሜ ሊኖራቸው እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያምናሉ።
ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ “ሰፍነጎች በቅርጻቸው፣ በአሠራራቸውም ሆነ በእድገታቸው ከሌሎች እንስሳት የተለዩ ናቸው” ይላል። ይህ ሊሆን የቻለው እንዴት ነው? ሰፍነጎች እንደ ሌሎቹ እንስሳት የውስጥ አካል የላቸውም። ታዲያ ልብ፣ አንጎልም ሆነ የነርቭ አውታር ሳይኖራቸው እንዴት በሕይወት መኖር ይችላሉ? በሰፍነግ አካል ውስጥ፣ ለመኖር አስፈላጊ የሆኑ ተግባራትን የሚያከናውኑ ጥቃቅን ህዋሳት ይገኛሉ። የተለየ ተግባር ያላቸው ህዋሳት ምግብ ያጠምዳሉ፣ ምግቦቹን ወደ ሰፍነጉ የተለያዩ የአካል ክፍሎች ያጓጉዛሉ ወይም ቆሻሻ ያስወግዳሉ። ሌሎች ህዋሳት ደግሞ የአጥንት ወይም የውጭ ሽፋን ክፍሎችን በትጋት ይሠራሉ። እንዲያውም አንዳንድ ህዋሳት አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ወደ ሌላ ዓይነት ህዋስ መቀየር ይችላሉ።
ሰፍነጎች ከሌሎች እንስሳት ልዩ የሚያደርጓቸው ተጨማሪ ባሕርያት አሏቸው። በሕይወት ያለን ሰፍነግ በወንፊት ላይ እየደፈጠጥክ ብትበጣጥሰው ሴሎቹ ዳግመኛ ተሰብስበው የመጀመሪያውን ሰፍነግ ማስገኘት ይችላሉ። ሁለት ሰፍነጎችን አንድ ላይ አድርገህ ብትፈጫቸው ከጊዜ በኋላ ሴሎቹ ተለያይተው የቀድሞዎቹን ሰፍነጎች ይሠራሉ። ናሽናል ጂኦግራፊክ ኒውስ “በዚህ መንገድ ራሱን ከሞት ሊያስነሳ የሚችል አንድም ተክል ወይም እንስሳ የለም” በማለት ተናግሯል።
በተጨማሪም ሰፍነጎች እንደ ሁኔታው በመለዋወጥ መራባት ይችላሉ። አንዳንድ ሰፍነጎች እንደ ሕዋ መንኮራኩር ተስፈንጥረው በመጓዝ በሌሎች አካባቢዎች ሊራቡ የሚችሉ ሴሎችን ይወነጭፋሉ። እነዚህ ሴሎች የሕይወት ተግባሮቻቸውን በሙሉ ለጊዜው አቁመው ረዥም ጉዞ ከተጓዙ በኋላ እንደገና ይነቁና “ከተጫኑበት” ወርደው አዲስ ሰፍነግ ያስገኛሉ። ሌሎች ሰፍነጎች እንደ አስፈላጊነቱ ወንዴና ሴቴ በመሆን በጾታዊ ተራክቦ አማካኝነት አዲስ ሰፍነግ ይወልዳሉ። አንዳንዶቹ ደግሞ እንቁላል ይጥላሉ።
የባሕር አጽጂዎች
የሥነ እንስሳት ተመራማሪ የሆኑት አለን ኮሊንስ ሰፍነጎች “ከሌሎች እንስሳት የተለየ የአመጋገብ ሥርዓት አላቸው” በማለት ጽፈዋል። ሰፍነጎች በላይኛው ሽፋናቸው ላይ ከሚገኙ ጥቃቅን ቀዳዳዎች አንስቶ በመላው አካላቸው የተዘረጉ በርካታ ቱቦዎችና የተለያዩ ክፍሎች አሏቸው። በእነዚህ ቱቦዎችና ክፍሎች ግድግዳ ላይ ኮአኖሳይትስ የሚባሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ጥቃቅን ቀዛፊ ሴሎች አሉ። እያንዳንዱ ሴል ወደፊትና ወደኋላ እንዲቀዝፍ የሚያስችለው አለንጋ መሰል ጫፍ አለው። ቤን ሃርደር የተባሉ ጸሐፊ “[እነዚህ ሴሎች] ውኃ በሰፍነጉ ውስጥ ወደሚገኙ ሌሎች ሴሎች ያለማቋረጥ እንዲፈስ ሲያደርጉ ሌሎቹ ሴሎች ደግሞ በውኃው ውስጥ የሚገኙ የምግብ ቅንጣቶችን ይዘው እንዲዋሃድ ያደርጋሉ” በማለት ገልጸዋል። ሰፍነጎች የሰውነት መጠናቸውን አሥር እጥፍ የሚያህል ውኃ በየሰዓቱ በውስጣቸው እንዲያልፍ በማድረግ በውኃው ውስጥ የሚገኙ ምግቦችን፣ መርዛማ ኬሚካሎችንና እስከ 90 በመቶ የሚደርሱ ባክቴሪያዎችን ውጠው ያስቀራሉ። እንዲያውም የውኃው አፈሳሰስ በሚቀያየርበት ወይም በውስጣቸው የተጠራቀመውን ደለል ማስወገድ በሚፈልጉበት ጊዜ የውኃውን መጠን የመቆጣጠር አሊያም የፍሰቱን አቅጣጫ የመቀየር ችሎታ አላቸው። ዶክተር ጆን ሁፐር “የሰፍነጎችን ያህል . . . ጥሩ የባሕር አጽጂዎች አይገኙም” ብለዋል።
በሰፍነጎች ውስጥ የማያቋርጥ የምግብና የውኃ ፍሰት መኖሩ እንደ ሽሪምፕና ክራብ ላሉት ትናንሽ ፍጥረታት አመቺ መኖሪያ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። በአንድ ሰፍነግ ውስጥ 17,128 የሚያክሉ ነዋሪዎች ተገኝተዋል። በርካታ ባክቴሪያዎች፣ አልጌዎችና ፈንገሶች ከሰፍነጎች ጋር ተረዳድተውና ተደጋግፈው ይኖራሉ። አንድ ሰፍነግ በእርጥብነቱ ከሚኖረው ክብደት ውስጥ እስከ 50 በመቶ የሚሆነውን የሚይዙት ባክቴሪያዎች ናቸው።
ሳይንቲስቶች፣ ሰፍነጎችና ተባባሪ ጥገኞቻቸው የአዳዲስ መድኃኒቶች ምንጭ ሆነው ሊያገለግሉ እንደሚችሉ ተስፋ ያደርጋሉ። እነዚህ መድኃኒቶች ኤድስን፣ ካንሰርን፣ ወባንና ሌሎች በሽታዎችን ለማጥፋት ጠቃሚ ሊሆኑ እንደሚችሉ ያምናሉ። ሸርሊ ፖምፖኒ የተባሉ ተመራማሪ ይህን በሚመለከት “ተፈጥሮ፣ ኮምፒውተሮቻችን እንኳን ሊያቀናጁ ከሚችሏቸው የበለጡ ውስብስብና ጠቃሚ ሞለኪውሎችን ያመነጫል” ብለዋል።
መስተዋት ዓይነት ነገር የሚፈጥሩበት ሁኔታ
ብዙ ሰፍነጎች ለገላ መታሻ እንደምንጠቀምባቸው ሰፍነጎች ለስላሳ ሳይሆኑ ሻካራ ወይም ጠንካራ ናቸው። እነዚህ ሰፍነጎች ስፔኪዩልስ የሚባሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ጥቃቅን የመስታወት ቅንጣቶች አሏቸው። ስፔኪዩሎች በአጉሊ መነጽር ሲታዩ ያላቸው ውበትና ዓይነታቸው የተለያየ መሆኑ በጣም የሚያስገርም ነው። እነዚህ ስፔኪዩሎች በተለያየ መንገድ እንደ ሰንሰለት ሲያያዙ በጣም ውስብስብ የሆነ አጽም፣ የመከላከያ መሣሪያ እንዲያውም ቁመቱ እስከ 3 ሜትር ውፍረቱ ደግሞ እስከ 1 ሴንቲ ሜትር የሚደርስ ገመድ ይፈጥራሉ። አንድ ሥጋ በል ሰፍነግ ፍጥረታትን አድኖ የሚይዝበት ባለ መንጠቆ መረብ አለው።
ጥልቅ በሆነ ባሕር ውስጥ የሚገኘውና የቬነስ አበባ ቅርጫት እየተባለ የሚጠራው የሰፍነግ ዝርያ ስፔኪዩሎችን ተጠቅሞ በጣም ውብ የሆነ የአበባ ጥልፍ መሥራት ይችላል። እነዚህ እንደ ብርሌ የጠሩ የመስታወት ቃጫዎች ለስልክ ማስተላለፊያ የሚያገለግሉትን ዘመናዊ ፋይበር ኦፕቲክ ገመዶች ይመስላሉ። አንድ ሳይንቲስት “እነዚህ ሕያው ቃጫዎች በጣም ጠንካራ ናቸው” ብለዋል። አክለውም “በኃይል ብትቋጥራቸው እንኳ እንደ ሰው ሠራሾቹ ቃጫዎች አይበጠሱም” በማለት ተናግረዋል። እነዚህ ውስብስብ ቃጫዎች በባሕር ውስጥ እንዲሁም ዝቅተኛ የሙቀት መጠን ባለበት አካባቢ እንዴት ሊፈጠሩ እንደሚችሉ ሳይንቲስቶች በውል ሊረዱት አልቻሉም። የቤል ቤተ ሙከራ ባልደረባ የሆኑት ቼሪ ሙሬይ “በዚህ መንገድ፣ ውስብስብነት የሌለው ይህ ፍጥረት ፋይበር ኦፕቲክ ገመዶችንና እንደ ሴራሚክ ያሉ ነገሮችን በመሥራት ረገድ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት አገልግሏል” ብለዋል።
|
12133
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5%20%E1%8B%88%E1%88%8E%20%E1%8B%9E%E1%8A%95
|
ደቡብ ወሎ ዞን
|
ደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ ፣ ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል።
በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ አጅባር-ተንታ እና ሃይቅ ይገኙበታል።
የወሎ ህዝብ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይና በእምነቱም ጠንካራ የሆነ ህዝብ ነው።
ደግሞ ይዩ፦ ወሎ
ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር
የኢትዮጵያ መልክዐ ምድር
|
15742
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%8B%B2%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D
|
አዳዲ ማርያም
|
አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ( አንፋር ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም) ቤተ ክርስቲያን ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሌመን ወረዳ ውስጥ የምትገኝ እንደ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ ተፈልፍላ የተሠራች ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ናት። ቤተ ክርስቲያኒቱ በመቸ ዓመተ ምህረት እንደተሠራች እርግጠኛ መረጃ የለም። ሆኖም ግን በአጠቃላይ መልኩ በ፲፫ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደተመሰረተች ይታመናል። ይኸውም ከላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ሥራ ፍጻሜ ቀጥሎ መሆኑ ነው።
ቤተ ክርስቲያኒቱ ከተመሰረተች ጀምሮ እስከ ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ለአምልኮ ስታገለገለግል ቆይታ በኋላ በዚሁ ዘመን በተነሳው ግርግር ምክንያት ቤተ ክርስቲያኗን ለማትረፍ ሲባል በአፈር ተሞልታ በምድር ተቀበረች። ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በ፲፰፻፹፯ ዓ/ም ከተቀበረችበት እስካስወጧት ድረስ ቤተ ክርስቲያኒቱ በተቀበረችበት ተረስታ ቆየች። በዚህ ምክንያት ቤተ ክርስቲያኒቱ ከውሃና እጽዋት ጉዳት በስተቀር ብዙ ጥፋት ሳይደርስባት አሁን ድረስ ትገኛለች። በ፲፱፻፺ ዓ/ም በስዊዘርላንድ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ኮሚሽን አማካይነት አሥራ ስምንት ወራት የወሰደ እደሳ በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ተካሂዶ በአሁኑ ወቅት ከ፳፭ እስከ ፴ ሺ ምዕመናን ፣ ፴፭ሺ ጎብኝዎች (ከኒህ ውስጥ ፯ሺ የውጭ ዜጎች) በየዓመቱ ታስተናግዳለች።
አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥዕላት የላትም ነገር ግን እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሠራር የተለያዩ ጌጦች ነበራት። ቤተ ክርስቲያኗ ፲፱ ሜትር ተኩል እርዝመት ሲኖራት ፲፮ ሜትር ወርድና ፮ ሜትር ቁመት አላት። ወደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለመግባት ሦስት አይነት ደረጃዎች አሉ፡- ሁለቱ ለወንዶችና ቀሳውስት ሲያገለግሉ አንዱ ደግሞ ለሴቶች ያገለግላል። ጣሪያዋ በሳር የተሸፈነ ስለሆነ ከሩቅ ለማየት ያዳግታል፣ ቤተ ክርስቲያኗ ከከባት አለት በመካከል በተሠራ መተላለፊያ የተለየች ሲሆን ከባቢው አለት ውስጥ ተፈልፍለው የተሰሩ ቀዳዶች ለመጸለያና ለመጾሚያ ያገለግላሉ። ዋናዋ ቤተ ክርስቲያን ሁለት ክፍል አላት፡ አንዱ ለቀሳውስት ሲሆን ሁለተኛው ድርሳኖችን ይይዛል። ምዕመናን እና ዘማሪዎች በነዚህ ክፍሎች ዙርያ ባለው በመተላለፊያው ይሰየማሉ።
የኢትዮጵያ ታሪክ
አብያተ ክርስቲያናት
|
22598
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AB%E1%88%B5%20%E1%8A%AD%E1%88%9D%E1%88%AD
|
ራስ ክምር
|
ራስ ክምር () ወይም ፈረስ-ዘንግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
«የፈረስ ዘንግ» በአንዳንድ ምንጭ ለሌላ ዝርያ ያጠቁማል።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
የተክሉ ጥቅም
የሥሩ ውጥ መራራና መርዛም ነው።
የተክሉ ውጥ ለሴት ወር ብዛት እንደ ተጠቀመ ተዘግቧል። የራስ ክምር ቅጠል ውጥ ደግሞ ለራስ ምታት ወይም ለሆድ ቁርጠት መጠጣት ተዘግቧል። እንዲሁም ጭማቂው ለወስፋትና ለትኩሳት መጠጣት ተዘግቧል።
የኢትዮጵያ እጽዋት
|
49000
|
https://am.wikipedia.org/wiki/2
|
2
|
የቀይ የደም ሴሎች አማካይ
እድሜ 120 ቀናት ሲሆን፥ አንድ
ሰው ከ20 እስከ 30 ትሪሊየን ቀይ
የደም ሴሎች ይኖሩታል።
በተለያየ ምክንያት የጎደሉትን
ለመተካት፥ በየሰከንዱ 2 ነጥብ 5
ሚሊየን ቀይ የደም ሴሎች
መመረት ይኖርባቸዋል።
ሰውነትን ለማዳረስ 20 ሰከንድ ብቻ
ይፈጅባቸዋል፤ በሰውነት ውስጥ 25
ሚሊየን ሴሎች በሰከንድ ውስጥ
ሰውነታችን በየቀኑ 2 መቶ ቢሊየን
ቀይ የደም ሴሎችን ያመርታል፤
የሆነ ነገር ሲነኩ ደግሞ በሰዓት
199 ኪሎ ሜትር በሆነ ፍጥነት
ለአዕምሮ መልዕክት ይደርሰዋል።
ደም በሰውነት ውስጥ
በሚያደርገው ዝውውር በቀን 60
ሺህ ማይል ወይም 96 ሺህ 560
ኪሎ ሜትር ያክል ይጓዛል።
የአንድ ሰው ልብ በህይዎት ዘመን 1
ሚሊየን በርሜል ደም ይረጫል።
ሰውነት ውስጥ 5 ነጥብ 6 ሊትር
ደም ሲኖር ይህ ደም በደቂቃ ሶሰት
ጊዜ በሰውነት ውስጥ ይዟዟራል።
ነርቭ በሰዓት 4 መቶ ኪሎ ሜትር
በሆነ ፍጥነት መልዕክቱን ያደርሳል፤
ሲያስነጥሱ በሰዓት 166 ኪሎ
ሜትር ፍጥነት ያለው ነፋስ
በሚስሉ ጊዜ ደግሞ ፍጥነቱ ወደ 1
መቶ ኪሎ ሜትር ይወርዳል፤ ልብ
በየቀኑ 1 መቶ ሺህ ጊዜ ይመታል።
አይን እስከ 10 ሚሊየን ያክል
የተለያዩ ነገሮችን መለየት የሚችል
ሲሆን፥ ትልቅ ከተባለው ቴሌስኮፕ
የተሻለ መረጃን የመያዝ አቅም
ሳምባችን በቀን ከ2 ሚሊየን ሊትር
በላይ አየር ወደ ውስጥ ይስባል፤
አጠቃላይ መጠኑ አንድ የሜዳ
ቴኒስ መጫወቻ ሜዳን
እንደሚያክልስ ያውቃሉ?
አንድ ሰው ሲስቅ በትንሹ 36
ጡንቻዎችን ያሰራቸዋል፤ ከሰውነት
አጠቃላይ ክፍል 70 በመቶው
በውሃ የተሸፈነ ነው።
አይንን ከፍቶ ማስነጠስ ከባዱ ነገር
ሰውነት ላይ ካሉ ባክቴሪያዎች
ብዙሃኑ በአፍ ውስጥ ይገኛሉ፤
በመቶ ሚሊየን የሚቆጠሩ
ባክቴሪያዎች መሽገውበታል።
በአንድ ስኩዌር ኢንች የሰውነት
ክፍል ላይ 32 ሚሊየን ባክቴሪያዎች
ትልቁ የሰውነት ጡንቻ መቀመጫ
ላይ ያለው ሲሆን፥ የጆሮ ጡንቻ
ደግሞ ትንሹ ጡንቻ ነው።
የአንድ ሰው ጭንቅላት በአማካይ
4 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ሲመዝን፤
አዕምሮው ደግሞ 1 ነጥብ 3 ኪሎ
ግራም ይመዝናል።
የአይናችን ኳስ 3 ነጥብ 5 በመቶ
ያክሉ ክፍል ጨው ነው።
60 ሺህ 566 ሊትር ውሃ ደግሞ
አንድ ሰው በህይዎት ዘመኑ
ይጠጣዋል ተብሎ የሚታሰበው
የውሃ መጠን ነው።
ከሰውነት ፀጉር ውስጥ ቶሎ
የሚያድገው ጺም ሲሆን፥
ከጉርምስና እስከሚያልፍበት ድረሰ
ባይቆረጠው የአንድ ወንድ ጺም 9
ነጥብ 1 ሜትር ይረዝማል።
እህል የሚያኝኩበት ጥርስዎ ከአለት
እንደሚጠነክርስ ሰምተው ይሆን?
ቀን ላይ ቴሌቪዥን እየተከታተሉ
ከሚያጠፉት ይልቅ በመኝታ ሰዓት
በርካታ መጠን ያለው ካሎሪ
ከሰውነት ውስጥ ማደግ
የማያቆሙት አፍንጫና ጆሮ
ናቸው፤ ሴት ልጅ ከወንድ በሁለት
እጥፍ በበለጠ አይኗ ይርገበገባል።
የሰው ልጅ በደቂቃ ውስጥ 6 ነጥብ
6 ሊትር አየር ይተነፍሳል።
ከፍጥረታት ሁሉ ፊቱ ላይ በርካታ
ጡንቻዎችን የታደለው የሰው ልጅ
ሲሆን፥ በእያንዳንዱ የፊት ክፍል
ላይ 22 ጡንቻዎች ይገኛሉ።
|
52923
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AC%E1%8A%A4%E1%8D%8D%E1%88%B2
|
ኬኤፍሲ
|
ኬኤፍሲ () በኬንታኪ ሉዊስቪል ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኝ የአሜሪካ ፈጣን ምግብ ቤት ሰንሰለት ነው። በተጠበሰ ዶሮ ላይ የተሰማራ ነው። ከማክዶናልድ ቀጥሎ በዓለም ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የሬስቶራንት ሰንሰለት (በሽያጭ እንደሚለካ) ነው። እስከ ታህሳስ 2019 ድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ150 አገሮች ውስጥ 22,621 ቦታዎች አሉት። ሰንሰለቱ የዩም መሰረት ነው! የፒሳ ሃት እና ታኮ ቤል ሰንሰለቶች ባለቤት የሆነ አንድ የምግብ ቤት ኩባንያ ብራንድስ።
|
18795
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%BC%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%89%B0%E1%88%AD
|
ቼስተር አርተር
|
ቼስተር አላን አርተር (እንግሊዝኛ: ) የአሜሪካ ሃያ አንደኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት በ1881 እ.ኤ.አ. ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አልሾሙም። ፕሬዝዳንቱ ከርሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዝዳንት ጄምስ ጋርፊልድ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። አርተር የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት በ1885 እ.ኤ.አ. ነበር።
ደግሞ ይዩ
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት
የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር
የአሜሪካ መሪዎች
|
52834
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%B0%E1%88%8B%E1%88%85%20II%20%E1%8A%A2%E1%89%A5%E1%8A%91%20%E1%8A%A0%E1%88%8A%20%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%BD-%E1%88%BB%E1%8A%A9%E1%88%AD
|
አብደላህ II ኢብኑ አሊ አብድ አሽ-ሻኩር
|
አብደላህ ኢብኑ አሊ አብድ አሽ-ሻኩር
አሚር አብዱላሂ፣ በትክክለኛ መጠሪያቸው አብዱላህ ኢብኑ አሊ አብድ አሽ-ሻኩር ወይም አሚር ሐጂ አብዱላሂ 2ኛ ኢብኑ አሊ አብዱ ሻኩር (1850ዎቹ - 1930)፡፡ በጥር 9 ቀን 1887 ዓ.ም.(እ.ኤ.አ) በተደረገ የጨለንቆ ጦርነት እስከ ተሸናፉ ድረስ የሐረር የመጨረሻ አሚር (ንጉስ) ሲሆን ከ1884 እስከ ጥር 26-1887 መጨረሻ ድረስ ሀረሪን ስያስተደድር ነበር።
አር.ዐ. ካውልክ እንደዘገቡት አሚር አብዱላሂ የመሐመድ ኢብኑ አሊ አብድ አሽ-ሻኩር ልጅ በካዲጃ የአሚር አብዱልከሪም ኢብኑ ሙሐመድ ልጅ ነው። አባቱ የሐረርን ኢሚሬትስ ለመያዝ ሲል አብዱላሂን ከእርሱ በፊት የነበሩትን አህመድ 3ኛ ኢብን አቡበከርን ልጅ አግብቶ ነበር። አብዱላሂ ተማሪ እና የእስልምና እምነት አራማጅ ነበር።
ግብጽ ከ1875 ዓ.ም ጀምሮ ሐረርን ተቆጣጥራ የነበረች ቢሆንም፣የአካባቢ አዛዥ ግን ወረራውን ማስቀጠል ብዙ ወጪ የሚጠይቅ እና የሎጂስቲክስ ፈታኝ መሆኑን በገለጸው መሰረት፣ ግብፆች አሚር አብዱላሂን ከከዲቭ ፊርማን ጋር ሐረርን እንዲገዙ በመተው ለቀው ሄዱ። በጊዜውም “ በአንድ የእንግሊዝ መኮንኖች የሰለጠኑ ጥቂት መቶ ወታደሮች፣ ከ300 እስከ 400 ሽጉጦች፣ አንዳንድ መድፍ እና ጥይቶች፣ ፖሊስ የንግድ መስመሮችን እና የግዛቱን ደህንነት ለማስጠበቅ ይቅርና ሀረርን እና ጃልዴሳን ለማሰር በቂ ያልሆነ ሃይል ተሰጥቶታል። ” አብዱላሂ በአጭር የስልጣን ዘመናቸው የጃሚ መስጂድን አስፋፍተዋል።
በጊዜው አሚር አብዱላሂ በግዛታቸው ላይ እየደረሰ ያለው የኢትዮጵያውያን ስጋት በጣም ተጨንቆ፣ አውሮፓውያን ከዳግማዊ ምኒልክ ጋር ተባብረዋል ሲሉ ከሰዋል። እንደ ታሪክ ጸሐፊው ሃሮልድ ማርከስ በጁላይ 1885 ሁኔታው ተባብሶ ነበር፣ “ከቁጥጥር ውጪ በሆነው ሕዝብ፣ የአውሮፓ ነጋዴዎች [እነዚያ] በቤታቸውና በሱቆቻቸው ውስጥ ምናባዊ እስረኞች ሆኑ፣ እና ከጎን ያሉት ኦሮሞዎች [ከተማዋን] ወረሩ። በምላሹ አሚሩ አዲስ ምንዛሪ ያስተዋወቁ ሲሆን ይህም የአካባቢውን ህዝብ ለድህነት ዳርጓል።አጎራባች ኦሮሞ እና ሶማሌ የሀረር ገበያ ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ የከተማዋ ኢኮኖሚ ወድቋል። አሚር አብዱላሂ በከተማው ውስጥ የሚገኙ ሁሉም ዜጋ ያልሆኑ እስልምናን እንዲቀበሉ ወይም እንዲወጡ አዘዙ።
የኢጣሊያ የነጋዴ ተልእኮ ወደ ሐረር እያመራ መሆኑን ሰምቶ ወታደሮቹን ዘግተው እንዲያፈገፍጉ ወይም እንዲገድሏቸው አዘዘ። ጣሊያኖች በጅልዴሳ ተገደሉ። ይህም ለዳግማዊ ምኒልክ ንግዱን መጠበቅ የሚያስችል ስምምነት () በመኖሩ ፣ ጣሊያን ከተማዋን ለመቆጣጠር ተጨማሪ መነሳሳትን ፈጠረ። በ1886 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ዳግማዊ ምኒልክ ወታደሮቹን ወደ ሐረር አቅንተው ነበር።
የሶማሌው ጋዳቡርሲ ኡጋዝ (መላክ) ዳግማዊ ኡጋዝ ኑር ከአሚር አብዱላሂ ጋር ጠንካራ ግንኙነት ፈጥሯል እና በታህሳስ 1886 ሀረር በዳግማዊ ምኒልክ በተፈራረቀች ጊዜ ኡጋዝ ኑር የጋዳቡርሲ ጦርን አሚር አብዱላሂን እንዲደግፍ ላከ።
አሚር አብዱላሂ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አሰሳ በማድረግ በሂርና በሚገኘው ካምፓቸው ላይ የእሳት ቃጠሎን ጨምሮ የሌሊት ጥቃት በመፈፀም ምላሽ ሰጥቷል። ኢትዮጵያውያን በፓይሮቴክኒክ ድንጋጤ ወደ አሳቦትና አዋሽ ወንዞች ሸሹ። ንጉስ ምኒልክ ከጥቂት ወራት በኋላ ሁለተኛ ጥቃትን ሲመሩ አሚሩ የነዚህን ወታደሮች ጥራት በመገመት የቀደመውን ስኬት በሁለተኛው ሌሊት ጥቃት ለመድገም ሞከረ። ማርከስ "ጥቂት ክሩፕ መድፍ ውጤታማ ሊሆን በሚችልበት ቅጥር በተከበበች ከተማ ላይ ጠላት እንዲወጋ ቢፈቅድ ኖሮ፣ ሸዋውያን ከባድ ፖለቲካዊ መዘዞችን አስከትለው ሽንፈት ሊገጥማቸው ይችል ነበር" ብሏል። ሆኖም የጨለንቆ (ጫላንቆ) ጦርነት የአሚሩን ጦር አወደመ፣ አሚሩም ከሚስቶቹ እና ልጆቹ ጋር በመሆን ከሐረር በስተምስራቅ ወደምትገኝ በረሃ አገር ሸሸ። አጎቱን አሊ አቡ ባርካን ትቶ ለምኒልክ እንዲገዛ እና ለሀረር ህዝብ ምህረትን ጠየቀ።
አብዱላሂ በኋላ የሱፊ ሀይማኖት ምሁር ሆኖ ለመኖር ወደ ሀረር ተመለሰ። በ1930 ሞተ።
|
14097
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%83%E1%8A%93%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%88%9D
|
ገብረሃና ገብረማሪያም
|
አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም (፲፯፻፺፯ - ፲፰፻፺፬ ዓ.ም.) ዕውቅ ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ። አባታቸው መምህር ገብረ ማርያም ምጥኑ ሲባሉ እናታቸው ወይዘሮ ሳህሊቱ ተክሌ ይባሉ ነበር።
ገብረሃና ገብረማሪያም በቤገምድር ጠቅላይ ግዛት በደብረታቦር አውራጃ በፎገራ ወረዳ ልዩ ስሟ ናበጋ ጊዮርጊስ በምትባል ቦታ በ፲፯፻፺፯ ዓ.ም. ተወለዱ። ገብረሃና እቴጌ መነንን መዝሙርን፣ ውዳሴ ማርያምንና ሌሎችንም አስተምረው ከጨረሱ በኋላ ለከፍተኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት በእቴጌይቱ ትዕዛዝ ወደ ጎንደር ተላኩ። ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላም በእቴጌይቱ ትዕዛዝ የአለቃነት ማዕረግ ተሰጣቸው። ከዚያም ገብረሃና በጎንደር አካባቢ የሚገኙትን ቤተ ክርስቲያናት ብቃት በተሞላበት ሁኔታ ያስተዳድሩ ጀመር። እንደ ትልቅ ምሁር ይታዩ ጀመር። በተለይ ፍትሐ ነገስትን በመተርጎም የሚወዳደራቸው ወይም የሚስተካከላቸው አልነበረም።
አለቃ ገብረሃና አቶ ሙንሮዝ በተባለ አውሮጳዊ በ1890 ዓ.ም. ፎት እንደተነሱ ሞላቨር ይገልጻል።
ዓፄ ቴዎድሮስ ስልጣን ከያዙና እራሳቸውንም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሁለተኛ ብለው ዙፋናቸውን በጫኑበት ጊዜ በሀገሪቱ ከፍትሐ ነገስት ሌላ የተፃፈ ሕግ ባለመኖሩ አለቃ ገብረሃና በተለይ ፍትሐ ነገስትን መሠረት በማድረግ ንጉሡ ሀገርን እንዲያስተዳድሩ ይረዱዋቸው ነበር።
አለቃ ገብረሃና በቅኔያቸው የሃይማኖት አለቆቻቸውን ወይም የበላዮቻቸውን ብቻ ሳይሆን የገነት ጌታን «ኰንኖ ኃጥአን ኩሎሙ አይደልወከ ምንተ፣ አፍቅሩ ፀላእተከሙ እንዘ ትብል አንተ» ኃጥአንን በገሃነመ እሳት ማሰቃየትና መኰንን አይገባህም፣ ጠላትህንም እንደራስህ አድርገህ ውደደው የሚል ትዕዛዝ እንደሰጠህ ሁሉ ሀጢአተኞችንም ማወገዝና ወደ ሲዖል መላክና ማሰቃየት ይለብህም» በማለት ፈጣሪያቸውን በመፈታተን ብዙ የምርምር ውጤቶችን አበርክተዋል። በዚህ ጥማቸውም የምርምር ቅኔ የሚል ልዩ የመጠየቂያ ወይም የመመርመሪያ መሳሪያ ይጠቀሙ ነበር።
በተጨማሪም ግብርና ለኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ቤተ ክርስቲያን ብሉይ ኪዳንንና አዲስ ኪዳንን በመተርጎም ትልቅ አገልግሉት ቢያደርጉም ትልቁን አስተዋጽዖ ያደረጉት በሕግና በቤተ ክርስቲያን ዜማና አቋቋም ነበር። እንደዚሁም የፈጠሩት አዲስ ዓይነት የቤተ ክርስቲያን አቋቋም ከደብረታቦር ወደ ሸዋ እና ትግራይ ተሰራጭቷል። ይህንንም አቋቋም ከብቸኛው ልጃቸው በኋላ ተክለ ብለው ሰየሙት። ይህም አቋቋም አስደሳችና ማራኪ ነው ተብሎ የሚገመት የአቋቋም ዘዴ ነው።
አለቃ ገብረሃና በአጠቃላይ ፈጥኖ መልስ በመስጠት፣ ቃላትን በመሰነጣጠቅ፣ ሁለት ትርጉም በመስጠት፣ እናም ጠለቅ ያለ ትርጉም ያላቸውና ከተናገሩት በኋላ ቆይቶ ሊረዱት የሚቻል አገላለፆችን የሚጠቀሙ ነበሩ። አለቃ ገብረሃና በብዙ ከታወቁ የኢትዮጵያ ነገስታት ዘመን በቅርበት የኖሩና በኢትዮጵያ ሰማይ የምሁራን ሰማይ ላይም እንደ ንጋት ኮከብ ተደርገው ይታዩ ነበር።
በመቅደላ ጦርነት ዓፄ ቴዎድሮስ ከሞቱ በኋላ በደጃዝማች ተክለጊዮርጊስና በደጃዝማች ካሳ ኋላ ላይ ዮሐንስ ፬ኛ በተባሉበት መካከል ዙፋኑን ለመያዝ በተደረገው ጦርነት ደጃዝማች ካሳ ጦርነቱን ካሸነፉ በኋላ አለቃ ገብረሃናን ወደ ትግራይ በማስጠራት ፍትህን በፍትሐ ነገስት መሠረት እንዲያስተዳድሩ ጠየቋቸው። በዚህን ጊዜ አለቃ ገብረሃና ጥቂት መጻሕፍትን በብራና ላይ ጽፈው ነበር። እነዚህ የብራና ጽሑፎችም እስካሁን ድረስ በአክሱም ፅዮን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገኛል።
አለቃ ገብረሃና ትልቅ ዝና ያገኙት በዳግማዊ ምኒልክ ፍ/ቤት ነበር። አለቃ ገብረሃና በጊዜያቸው በነበሩት ምሁራን በጣም ይታወቁ ነበር። ከእቴጌ ጣይቱና ከዳግማዊ ምኒልክ ጋር ተባብረው በመስራታቸውም ዝናቸው ተሰራጨ። መጀመሪያ አለቃ ገብረሃና እንጦጦ በሚገኘው ቤተ መንግሥት ከዚያም በቅዱስ ኡራኤልና በቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን እንዲቆዩ ተደረጉ። ነገር ግን ሀገራቸው ያለውንና በጣም የሚወዱትን ናበጋ ጊዮርጊስን በጣም ይናፍቁ ነበር። ሆኖም የሀገሩቱ ዋና ከተማ ወደ አዲስ አበባ በመዛወሩ አዲስ አበባ ለመቆየት አሰቡ። ውሎ አድሮ ግን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ነገር ግን በአክሱም በጎንደር የቆዩትን ያህል በአዲስ አበባም እስከማይረሱ ለረጅም ጊዜ ቆይተው ነበር።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት ኤጀንሲ፣ "ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ)" ፤ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. (ነሐሴ ፪ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. የተነበበ)
የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
|
13308
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8A%A9%E1%88%88%E1%88%B5
|
ካልኩለስ
|
ካልኩለስ የሂሳብ ትምህርት ክፍል ሲሆን ለውጥን ለማጥናት የሚጠቅም መሳሪያ ነው። የካልኩለስ ዋና ዋና ክፍሎች ጥግ (); ውድድር(); ጥርቅም () እና በመጨረሻም አዕላፍ ዝርዝር () ሲሆኑ እነዚህ አራቱ ጽንሰ ሓሳቦች በሁለት ዋና ዋና የጥናት ክፍሎች ይከፈላሉ እነርሱም ሥነ ማወዳደር () እና ሥነ ማጠራቀም() ናቸው።
ካልኩለስ አዲስ የተገኘ የሂሳብ መሳሪያ ቢመስልም የጥንቶቹ ምሁራን ሳይቀር ጭላንጭሉን በማየት ግኝቶቻችቸውን ለታሪክ ትተው አልፈዋል። ከነዚህ ውስጥ የጥንታዊ ግብጽ ጸሃፍት ሳይጠቀሱ አይታለፉም። ለምሳሌ የሞስኮው ፓፒሪ ተብሎ በሚታወቀው ክርስቶስ ከመወለዱ 1820 አመታት በፊት የተጻፈው የግብጻውያን መዝገብ ላይ፣ የጥረዛ ካልኩለስ ጭላንጭልን እናገኛለን። በዚህ የጥንቱ ዘመን ጽሁፍ ላይ ደራሲው የቁና (እራሱ የተቆረጠ ሾጣጣን ) መጠነ ይዘት እንድናገኝ ጥያቄ ያቀርብና መልሱን በትክክል ያስቀምጣል። ይህን አይነት ጥያቄ በጥንታዊ ባቢሎናውያንም የተመዘገበ ቢሆንም መልሳቸው ግን ስህተት ነበር። በዚህ ምክንያት የጥንቶቹ ግብጻውያን የካልኩለስ ጀማሪወች ናቸው ማለት ይቻላል ምንም እንኳ መልሱን ያገኙበትን መንገድ ቢደብቁም።
ከግብጻውያኑ ጻህፍት ብዙ ከፍለ ዘመናት በኋላ የተነሱት የጥንቶቹ ግሪካውያንም ለዚህ ዕውቀት ዘርፍ የተቻላቸውን አበርክተዋል። ግሪኮቹ ዩዶክሱስ (408 - 355 ዓ.ዓ) እና አርኪሜድስ (287 - 212 ዓ.ዓ.) ካልኩለስ-መሰል ዘዴወችን በመጠቀም የተለያዩ ቅርጾችን መጠነ-ስፋትና መጠነ-ይዘት ለማግኘት ችለዋል። ከክርስቶስ ልደት በኋላም የቻይና ተማሪወችም እንደ ሊዩ ሂዩ፣ ዙ ቾንግዚ የተባሉት የዩዶክሱስን መንገድ አይነት በመጠቀም ስፋትንና ይዘትን ለማግኘት ችለዋል። ይህ በንዲህ እንዳለ ከአንድ 600 መቶ አመታት በኋላ አረቡ ኢብን አል-ሃያታም፣ ቻይናው ሸን ኮ፣ ህንዶቹ ባስቃራ፣ ማዳቫ ሳንጋማግራማ ፣ ኢራናዊው ሻራፍ አል-ዲናቱስ አሁን ለምናውቀው የካልኩለስ ትምህርት አዳዲስ እና ከፍተኛ አስተዋጾ አደረጉ። አንዳንዶቹም ባሁኑ ዘመን ከምንጠቀምባቸው ብዙ ያልተለዩ የሥነ-ልዩና ሥነ-ውህድ እውንታወችን በጥናት ሊያገኙ ቻሉ።
ይሁንና አውሮጳ ውስጥ የካልኩለስን መሰርት ጣለ ተበሎ የሚታወቀው ካቫሊየሪ (1598-1647 ዓ.ም) በሚባል ጣሊያናዊ ሲሆን የዚህ ሰው ዋና ሃሳብ ምን ነበር መጠነ ይዘትና መጠነ ስፋታቸው ከሁሉ በታች ትንሽ የሆኑ ኢምንት () ክፍልፍዮችን በመደመር ያቃፊያቸውን አካል ሙሉ ስፋትና ይዘት እናገኛለን የሚል ነበር። ሆኖም ግን ይህ አስተሳሰብ፣ ምንም እንኳ ትክክል ቢሆንም፣ ብዙ ትኩረት ሳይሰጠው 17ኛው ክፍለ ዘመን ላይ እነ ዮሃንስ ዋሊስ፣ ኢሳቅ ባሮ እና ጄምስ ግሪጎሪ የተሰኙት ተማሪወች የካቫሊሪንን ሃሳብና የራሳቸውን ሃሳብ በመቀየጥ ክፍተኛ አስተዋጾ አደረጉ። በተለይ የመጨረሻወቹ ሁለቱ የካልኩለስ ሁለተኛ መሰረታዊ ቴረምን በ1675 በትክክል በማረጋገጥ ታሪክ ሰርተው አልፉ።
በዚሁ ዘመን፣ የኢሳቅ ባሮ ተማሪ የነበረው እንግሊዛዊው ኢሳቅ ኒውተን የማባዛት ደምብ፣ የሰንሰለት ደምብ፣ ከፍተኛ ውድድር፣ የቴይለር ዝርዝር እና የፍትሃት ፈንክሽን የተሰኙትን የካልኩለስ ጽንሰ ሃሳቦችን ለሰው ልጅ አበረከተ። ኒውተን እራሱ ያገኛቼውን የካልኩለስ ዘዴወች በመጠቀም የፈለኮችን ምህዋር፣ የሚሽከረከርን ፈሳሽ ቅርጽ፣ የመሬትን ቅርጽ (ትክክለኛ ድብልብል እንዳልሆነች)፣ በክብ ውስጥ የሚንቀሳቀስ እቃን ባህርይ እና የመሳሰሉትን ድንቅ ነገሮች ያለምንም ስህተት ሊያሳይ እና ሊተነብይ ቻለ።
ከኒውተን በተቃራኒ፣ በዚያው ዘመን የነበረው ጀርመናዊው ሌብኒትዝ ካልኩለስን ከጥራዝ ነጠቅነት በተላቀቀ መልኩ፣ ወጥ በሆነ ስሌት ማነጽ ጀመረ። ሌብኒትዝ በጊዜው ከኒውተን ኮረጀ ተብሎ ቢከሰስም ባሁኑ ዘመን ግን እራሱን ችሎ የካልኩለስን ህጎች እንዳገኘ ይታመናል። ሌብኒትዝ፣ ከኒውተን በጣም በተሻለ መልኩ የካልኩለስን ህጎችና ደምቦች በጠራ መንገድ ከጻፈው በሁዋላ ከኒውተን ቀድሞ ይህን ጽሁፉን ለህትመት አብቅቷል። በተረፈ የውድድርና የጥረዛ ምልክቶች ብሎ የፈጠራቸው ፊደላት አዲሱን ትምህርት በማቅለል በኒውተን ከባድ ጽሁፎች ውስጥ ተሸሽገው የነበሩትን ሃሳቦች በቀላሉ ለግንዛቤ እንዲመቹ ሆኑ። የሌብኒትዝ ያጻጻፍ ስልቶች ከቀላልነታቸው የተነሳ እስካሁን የምንጠቀምብቸው ሲሆን በኒውተንና በሌብኒትዝ መካከል የተነሳው «ማን መጀመሪያ ካልኩሊን አገኘ?» ጥል ግን ሁለቱን ሰወች ብቻ ሳይሆን በጊዜው የነበሩትን የእንግሊዝና የጀርመን ሳይንቲስቶችን ያናቆረ ነበር።
ከሁለቱ ሰወች በኋላም ካልኩለስ ባለበት አልቆየም፤ እንደውም እያደገና እየተሻሻለ ሄደ እንጂ። በ19ኛው ክፍለ ዘመን ለምሳሌ እነ ካውሺ፣ ራይማን፣ ወይስትራስ የተባሉት ሂሳብ አጥኝወች ጥግ የተስኘውን አዲስ ጽንሰ-ሃሳብ በመጠቀም ውሽልሽል የነበረውን የካልኩለስ መሰረት በማይነቃነቅ ቋጥኝ ላይ አሳረፉት። በዚሁ ዘመን ካልኩለስ ከነበረበት ጠበብ ያለ እይታ ወደ ከፍተኛ ማጠቃለያወች አመራ። ባሁኑ ዘመን ይህ የዕውቀት ዘርፍ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና በዩንቬርስቲወች ውስጥ እንደ ዋና የትምህርት ክፍል ሆኖ ይሰጣል።
የካልኩለስ መሰረት
ኒውተን እና ሌብኒትዝ ዋና ዋና የካልኩለስ ሃሳቦችን ቢያገኙም ቅሉ የነዚህን ሃሳቦች መሰረታዊ እውነታ ላይ ብዙ ትኩረት አልሰጡም ነበር። ከነሱ በኋላ የተነሱት ቀማሪወች ይህን መሰረት ለማግኘት በመፈለግ ባደረጉት ትጋት የካልኩለስን እውነተኛ መሆን በሁለት መንገድ አረጋግጠዋል፡ እነዚህ ዘዴወች የጥግ እና የኢምንት ዘዴወች በመባል ይታወቃሉ። ባሁንኑ ዘመን እነዚህን መሰረቶች የሚያጠና የሂሳብ ክፍል ሪል አናላይሲስ ወይም የውኑ ፍትሃት ይባላል።
መሪ ሃሳቦች
ጥግና ኢምንት
ካልኩለስ የተሰራው ጥቃቅን ብዛትንና ቁጥርን ( ብዘት ን በመጠቀም ነው። በታሪኩም በኩል ብንሄድ የመጀመሪያወቹ የካልኩለስ ዘዴወች ኢምንት የተባውን ጽንሰ ሃሳብ ይጠቀሙ ነበር። ኢምንት ማለት እንደቁጥር መጠቀም የምንችለው ነገር ግን ትንሽነቱ የትየለሌ የሆነ ብዘት() ነው። የኢምንት ምልክት ሲሆን ትርጉሙም ከሁሉ ቁጥር በመጠኑ ያነሰ ነገር ግን ከ0 ብቻ የበለጠ ብዘት ማለት ነው። ይህን ኢምንት በማንኛውም ሙሉ ቁጥር ብናበዛው ከትንሽነቱ የተነሳ ውጤቱ ያው ኢምንት ነው የሚሆነው። ከዚህ አንጻር ካልኩለስ ማለት <<እንዴት አድርጌ ይህን ኢምንት መጠቀም እችላለሁ?>> ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጥ ነው። ዘዴውን በትክክል ለመረዳት አስቸጋሪ ስለነበር ከነኒውተንና ሌብኒዝ ዘመን ወደ 19ኛው ክፍለ ዘመን ስንሻገር ሂሳብ ተመሪወች ችላ ቢሉትም፣ በ20ኛው ክ/ዘመን በተነሱ አዳዲስ ግኝቶች ምክንያት እንደገና ሊያንሰራራ ችሏል።
ከላይ እንደተጻፈው የኢምንት ዘዴ በ19ኛው ክፍለ ዘመን ሲከስር በጥግ ጥናት ተተካ። ጥጎች አንድ ፈንክሽን የተወሰነ ግቤት (ግቤቶታ) () (ግቤት የውጤት ተቃራኒ ነው) ሲያገኝ የዚያን ግቤት ውጤት ዋጋ ከማግኘት ይልቅ ከግቤቱ በጣም ተጠግተው ያሉ ቁጥሮችን በማስገባት ተቀራራቢ ውጤቱን የምናሰላበት ዘዴ ነው።
: ቢሆን ፣ ግቤቱ(ግቤቶታ) 0 ሲሆን ውጤቱ 0/0 ይሆናል ማለት ነው። ዜሮን በዜሮ ስናካፍል ውጤቱ ስንት እንደሆነ ስለማናውቅ ቀጥታ ውጤቱ በርግጥ ስንት እንደሆነ ማወቅ ይቸገርናል። ይህን አጣብቂኝ ችግር ለመፍታት የጥግን ዘዴ እንጠቀማለን።
ግቤቱ ወደ ዜሮ እየተጠጋ በሄደ ቁጥር ውጤቱም ወደ ዜሮ እየተጠጋ እንደሚሄድ ማስተዋል አይከብድም። በዚህ ምክንያት የ ጥግ፣ ግቤቱ ወደ0 ሲጠጋ 0/0 ነው ከማለት 0 ነው እንላለን ማለት ነው።
ከላይ እንደምናስተውለው ጥግ የ ኢምንትን አስተሳሰብ አይጠቀመም ይልቁኑ እውነተኛ ቁጥርቾን ነው የሚጠቀመው። የጥግ ዘዴ የካልኩለስን መሰረት በማይናወጥ አለት ላይ ለመጣል በጣም ቀላሉ ዜዴ ሆኖ በመገኘቱ በአሁኑ ጊዜ አብዛኞች መጻህፍት ይህን መንገድ እንደ ካልኩሉስ መሰረት አድርገው ሲጠቀሙበት እናያለን።
የውድድር ካልኩለስ
የውድድር ካልኩለስ የውድድርን ትርጉም፣ ጸባይ፣ እና ተግባር ያጠናል። ያንድ ፋንክሽንን ውድድር የምናገኝበት ዘዴ መለየት () ይባላል። አንድ ፈንክሽን ሲስጠን ያንን ፈንክሽን ነጥብ በነጥብ ለውጡን በማስላት ሌላ አዲስ ፈንክሽን እንሰራለን። ይህ የምንሰራው አዲ ስብስብ የውድድር ፈንክሽን ወይም በቀላሉ ውድድር በመባል ይታወቃል። እንግዲህ ከላይ እንዳየነው እኒህንና መሰል የሂሳብ ሂደቶችን ለማቃለል ሌብኒትዝ አዲስ ምልክቶችን ፈጥሯል። ከነዚህ ውስጥ በጣም ታዋቂ የሆነቸው የውድድር ምልክት <<አፖስትሮፍ>> ` ናት። ስለዚህ የፈንክሽን "> ውድድር ′ ሲሆን ሲነበብም " ፕራይም " ይባላል ። ለምሳሌ፦ የ 2 ውድድር የሄን ይመስላል ማለት ነው።
ፍጥነት እንደ ውድድር
ያንድ ፈንክሽን ግቤት () ጊዜ/ሰዓት ከሆነ፣ ለውጡ እንግዲህ የዚያን ፈንክሽን ውድድር ከጊዜ አንጻር ይለካል። ለምሳሌ የሚባል ፈንክሽን ቢኖርና ሰዓትን ስንመግበው በዚያ ሳአት ላይ አንድ ኳስ የት እንደተቀመጠ አውጥቶ የሚንግረን ቢሆን ፣ የ ውድድር እንግዲህ የኳሱ አቀማመጥ በጊዜ ውስጥ እንዴት እንደሚቀያየር ይነገርናል ማለት ነው፣ በሌላ አነጋገር የኳሱን ፍጥነት እናገኛለን ማለት ነው።
ኩርባ እንደ ውድድር
እንደምናውቀው አንድ ቀጠ ያለ መስመር ከነ የሊኒያር እኩልዮሹ ቢሰጠን ኩርባው
መስመሩ ቀጥ ያላለ የተንጋደደ ከሆነ ግን የ ውድድር ሲካፈል ለ ውድድር በየነጥቡ ይቀያየርል (ማለት አንድ ጊዜ ከፍ አንድ ጊዜ ዝቅ ይላል)። በዚህ ጊዜ ኩርባውን በቀላሉ ማግኘት ስለማንችል፣ በየቦታው የተለያየውን ኩርባ ለማግኘት የውድድር መንገድን እንጠቀማለን ማለት ነው። ይህን መንገድ ለመጠቀም ገቢው በጥቃቅን ብዛቅ እየቀያየርን ወጭው እንዴት እንደሚቀየር በማስላት ኩርባውን በየቅጽበቱ ማግኘት ይቻላል። ለምሳሌ <" አንድ ፈንክሽን ቢሆን እና አንዲት ቋሚ ግቤት ብናበላው እንግዲህ የ "" ግራፍ ላይ ያለ ነጥብ ሲሆን ደግሞ ወደ ዜሮ በጣም የተጠጋ ቁጥር ቢሆን፣ ለ በጣም የተጠጋ ቁጥርን ነው ማለት ነው። ስለዚህ ከ ጋር የተጠጋጉ ነጥቦች ናቸው። . በነዚህ ነጥቦች መካከል ያለውን ኩርባ ስናሰላ
ይህ ቀመር የ"ውድድር ክፍፍል" ይባላል። በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው መሰመር የሴካንት መስመር ሲባል ደግሞ የሴካንቱ ኩርባ ናት ወየም የሁለቱ ነጥቦች እና ኩርባ ናት። በዚህ መንገድ በ "" አጠገብ ሚሆነውን ማወቅ ብንችልም በ እና መካከል ያለውን ሁኔታ ማወቅ አንችልም ምክንያቱም ተዘሏል። በሌላ አንጻር ን ዘሮ በማድረግ "" ላይ ምን እንደሚሆን ማወቅ እንፈልግ ይሆናል ነገር ግን ይህ በዜሮ ማካፈል ሊኖርብን ነው ነገር ግን በዜሮ ማካፈል በሂሳብ ህግ ክልክል ነው። ይህን አጣብቂኝ ለመፍታት፣ ከላይ እንዳየነው፣ የጥግ ን ጽንሰ ሃሳብ እንጠቀማለን። ማለት ወደ ዘሮ ሲጠጋ፣ ኩርባው የሚያሳየው ቋሚ ባህርይ ያ ፈንክሽን በነጥብ ላይ ካለው ቅጽበታዊ ኩርባ ጋር እኩል ነው ማለት ነው።
ከጂኦሜትሪ አንጻር አንድ ፈንክሽን "" በነጥብ "" ላይ ያለው ውድድር፣ በዚያ ነጥብ ላይ ክሚያርፈው የጨራፊ መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው።
ለምሳሌ 2 የሚባል ፈንክሽን እንውሰድና ገቢው 3 ሲሆን የሚታየውን <<ውድድር>> በጥግ () መንገድ እናስላ፦
እንግዲህ ከዚህ የምንረዳው የፈንክሺኑ ጨራፊ መስመር ኩርባ በነጥብ ላይ 6 ነው, ይህም ማለት ፈንክሽኑ ወደላይ የሚያድግበት ፍጥነት ከወደጎን ከሚያድግበት ፍጥነት ጋር ሲነጻጸር 6 ጊዜ እጥፍ ነው። ይህም የሚያሳየው ዳገት መሆኑን ነው። ነጌቲቭ ቢሆን ኖሮ ቁልቁለት ይሆን ነበር።
የሌብኒዝ ምልክቶች
ሌላው በሌብንኒዝ የተዋወቀውና እስካሁን የሚሰራበት የውድድር መቀመሪያ ምልክት ይህን ይመስላል፦
ምንም እንኳ ምልክቱ ፣ ፣ የማካፈል ቢመስልም እኛ ግን መተርጎም ያለብን የጥግ መፈለጊያ መሆኑን ነው። ሌብኒዝ ዕርግጥ ነው ይህን ምልክት እንደሁለት ኢምንቶች ክፍልፋይ አደርጎ ነበር የወሰደው .... ማለት የ ኢምንታዊ ውድድር ሲሆን ደግሞ የ ኢምንታዊ ውድድር።
እንደ ኦፕሬተር ሲቆጠር ግቤቱ ፈንክሽን ሲሆን ውጤቱም ፈንክሽን ነው። ቁልጭ አድርገን ስናስቀምጠው ውጤቱ የግቤቱ ፈንክሽን ውድድር ፈንክሽን ይሆናል ማለት ነው።
በዚህ ጊዜ ሲነበበ "ከ አንጻር ያለ ውድድር" ይባላል።
አጠራቃሚካልኩሊ ውሱን ጥረዛ እና ያልተወስነ ጥረዛ የተባሉትን ሁለት የውህድ ካልኩለስ ቅርጫፎች ትርጉም፣ ጸባይ፣ እና ተግባር ያጠናል፡፡
ያልተወሰነ ጥረዛ () የውድድር ግልባጭ ወይም ተቃራኒ ኦፕሬሽን ነው። ማለት የ ያልተወሰነ ጥርምር ነው ካልን የ ውድድር ነው ማለታችን ነው።. ( በሌላ ቋንቃ ትንሹ ውድድርን ሲያመልከት ...ትልቁ ጥረዛን ያመለክታል)
ሌላው ቅርንጫፍ፣ የተወሰነ ጥረዛ ()፣ ፈንክሽንን ይወስድና የተወሰነ ቁጥርን እንደውጤት ይሰጣል። ይህ ውጤጥ በፈንክሽኑና በ መካከል ያለውን መጠነስ ስፋት ያክላል። ማለት የተወሰነ ውህድ ባንድ የተንጋደደ መስመር እና በ መካከል ተጠልለው ያሉ ህልቁ መሳፍርት ኢምንት አራት ማዕዘኖች ሲደመሩ (ሲጣመሩ) የሚጠጉት ቁጥር ነው ( ራይማን ድምር ይባላል)
ለምሳሌ፡ የአንድ መኪና ፍጥነቱ ይሰጠንና በየጊዜው ከኛ ያለውን ርቀት ለማወቅ እንሞክር
ፍጥነቱ ቋሚ ከሆነ (ለምሳሌ 10 ሜትር በ ሰከንድ)፣ ርቀቱን ለማግኘት በጊዜ ማባዛት ብቻ ነው ሚያስፈልግ። ለምሳሌ በ5 ሰከንድ ውስጥ 5*10 = 50 ሜትር ሄዷል ማለት ነው። ነገር ግን ፍጥነቱ በአንድ የማይረጋ ተለዋዋጭ ከሆነ ርቀቱን በማባዛት ብቻ ማወቅ አይቻልም ምክንያቱም ቋሚ የምናባዛው ፍጥነት የለም። ይህን ችግር ለመፍታት በአይምሮአችን አምስቷን ሰከንደ ከፋፍለን የብዙ ጥቃቅን ሰኮንዶች ድምር አድርገን ካቀረብን በኋላ በነዚያ ጥቃቅን ጊዜያት ከሚኖሩት ተለዋዋጭ ፍጥነቶች አንድኛውን መርጠን በጊዜው ክፍልፋይ ስናባዛ በዚያች ትንጥ ጊዜ መኪናው ስንት ሜትር ገደማ እንደተጓዘ እናሰላለን። በያንዳንዷ ጥቃቅን የጊዜ ክፍልፋይ ያገኘናቸውን <<ገደማ ርቀቶች>> ስንደምር ከዋናው ርቀት ጋር በጣም ተቀራራቢ መልስ እናገኛለን። የዚህ ምክንያቱ በጣም ትንጥ የጊዜ ክፍል ከወሰድን ፍጥነቱ እምብዛም ስለማይቀያየር አንዱን ፍጥነት መርጠን ማባዛታችን የምናገኘውን ውጤት ብዙም አይጎዳውም ከሚል ነው።
ይህ መንገድ ራይማን ድምር ሲባል የሚስጠውም ውጤት ከእውነተኛው ውጤት ተቀራራቢ እንጂ እውንተኛውን ውጤት ራሱን አይደለም። ነገር ግን፣ የጊዜ ክፍልፋዩችን ወደ ዜሮ ጥግ ከወሰድናቸው፣ የድምሩ ውጤት ትክክለኛውን መልስ ይስጣል። ይህ ክፍልፍዩን ወደዜሮ ጥግ ወስዶ የመደመር ዘዴ አጠራቃሚካልኩለስ ይባላል።
በግራ ባለው ስዕል ላይ ) በየጊዜው ተለዋዋጭ የሆነ የመኪና ፍጥነትን ቢወክል, የጠቆረው ክፍል መጠነ ስፋት በ ሰከንድና በ ሰኮንድ መካከል መኪናው የተጓዘውን ርቀት ይወክላል።
ያንን መጠነ ስፋት በጥሩ ለመገመት፣ ቀላሉ ዘዴ በ ና በ መካከል ያለውን የጠቆረውን ክፍት ቦታ ወደ ጥቃቅን አራት ማዕዘኖች ቀይሮ የነዚያን ስፋት ካገኙ በኋላ በመደመር ለትክክለኛው ስፋት ተቀራራቢ ስፋት ማግኘት ነው። በሌላ ቋንቋ አድማሳዊ መሰመር 'ን ፣ በተባሉ ጥቃቅን ስፋቶች መጀመሪያ መከፋፈል አለብን። ለያንዷ ትናንሽ ክፍል አንድ የተወሰነ የ ) ዋጋ ከመረጥን በኋላ ያንን ዋጋ እንለዋለን። ከዚያ በ እና በ ቁመቱ የሚሰራውን አራት ማዕዘን መጠነ ስፋት ስናሰላ ( ጊዜ ቢወክል እና በዚያች ጊዜ ውስጥ የሚገኘን አንዱን ፍጥነት ቢሆን) በዚያች ቅጽበት ውስጥ የተኬድውን ርቀት እናገኛለን። በየክፍልፍዩ የምናገኘው የዚያ ክፍል አማካይ ቁመት መሆንኑን አንዘንጋ። የነዚህ ሁሉ ጥቃቅን አራት ማዕዘናት ድምር እንግዲ በ ታችኛው አድማሳዊ መስመርና በተንጋደደው ላይኛው መስመር ያለውን መጠነ ስፋት ይጠጋል፣ ይህ ስፋት ደግሞ ከላይ እንዳየነው መኪናው በአጠቃላይ የተጓዘውን ርቀት ይለካል። የክፍልፋዩን መጠን እያሳነስንና እያሳነስን በሄድን ቁጥር የድምሩ ስፋት ከዋናው ስፋት ጋር እየተቀራረበ እና እየተቀራረበ ይሄዳል። ግን ከመቅረብ አልፎ አንድ አይነት እንዲሆኑ የ ጥግ ዜሮ ሲሆን የስፋቱ መጠን ጥግ ስንት እንደሆነ መቀመር ያሻል።.
የአጠራቃሚምልክት , ሲሆን የተመዘዘ ይመስላል፣ ይህ የሆነበት ምክንያት በእንግሊዝኛ ፊደል "" ወይም ድምርን ስለሚወክልን ነው።. ይህን ምልክት ተጠቅመን የተወሰነ ጥረዛን ስንጽፍ ይሄን ይመስላል፦
ሲነበብም << የ ኤፍ-ኦፍ-ኤክስ አጠራቃሚከ እስከ በ አንጻር >> ይሆናል። ከጥግ ካልኩለስ አንጻር የሚከተለው ምልክትን መረዳት የሚገባን
ኦፕሬተር ሲሆን አንድ ፈንክሽንን እንደ ግቤት ወስዶ ቁጥርን እንደ ውጤት የሚያወጣ ሲሆን ቁጥሩም መጠነ ስፋትን የሚወክል ነው። ቁጥር አይደለም፣ ) ንም አያባዛም።
ያልተወሰነ ጥረዛ ወይም ኢ-ውድድር ደግሞ በንዲህ አይነት መንገድ ይጻፋል፦
ፈንክሽኖች በቋሚ ቁጥር ብቻ ከተለያይዩ ያልተወሰነ ጥምራቸው ወይም ኢ-ለውጣቸው አንድ አይነት ነው። በዚህ ምክንያት ያንድ ፈንክሽን ኢ-ውድድር አንድ ፈንክሽን ሳይሆን በቋሚ ቁጥር የሚለያዩ የፈንክሽን ቤተሰቦች እንጂ። ለምሳሌ የ ቋሚ ቁጥር ቢሆን)፣ የ ውድድር , ነው ...ስለዚህ የዚህ የለውጡ ኢ-ውድድር :
የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ
የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ የሚነግረን ሥነ ውድድርና ሥነ ጥረዛ ተገልባጭ ኦፕሬሽን እንደሆኑ ነው። በትክክል ለመግለጽ፣ የኢ-ውድድር አስረካቢዎች የተወሰነ ጥረዛን ዋጋ ለማስላት ያስችላል ይላል መሰረታዊ እውነቱ። ተወዳዳሪን ማስላት የተወሰነ ጥረዛን በጥግ ከማስላት በጣም ስለሚቀል፣ ይህ እውነት በርግጥም ካልኩለስን በተግባር ለመጠቀም ጠቃሚ አድርጎታል።
እንግዲህ ወደ ይዘቱ ስንመጣ፣ የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ የሚለው፡ የተባለ ፈንክሽን ቢሰጠና በ[] መካከል ያልተቋረጠ ቢሆን፣ እንዲሁም የአስረካቢ ውድድር ቢሆን በ () መካከል
በተጨማሪ, በ() መካከል ለሚገኝ ለያንዳንዱ
ይህን እውነታ የተገነዘቡትና ለጽሁፍ ያበቁ ኢሳቅ ኒውተን እና ሌብኒትዝ ሲሆኑ፣ ከነዚህ እውነታ መገኘት በኋላ ነበር የካልኩለስ እድገት በጅጉ ፈጣን የሆነው። ይህ መሰረታዊ እውንታ የተወሰኑ ጥመረቶችን ያለምን የጥግ ፍለጋ፣ በአልጀብራ ብቻ ለማስላት አስችሏል። በዚህ ምክንያት ድሮ መጠነ-ስፋታቸውን ለማግኘት አስቸጋሪ የነበሩ የአስረካቢ ግራፎች፣ በጥግ ሂሳብ አንዳንዶቹ መልሳቸው ቢገኛም ይህ መንገድ አሰልቺና እልህ አስጨራሽ ሲሆን፣ እነ ኒውተን ያገኙት የካልኩለስ መሰረታዊ እውነታ ግን በቀላሉ የአስረካቢዎቹን ተወዳዳሪ በማግኘት፣ ስፋታቸውን ለማንሰላሰል አስችሏል።
የካልኩሊ ጥቅም
ባሁኑ ዘመን ካልኩለስን የማይጠቀም የዕውቀትም ሆነ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የለም። ግን ዋና ዋና የካልኩለስ ጥቅም ናቸው ተብሎ የሚነገሩት እነዚህ ናቸው፦
ቅጽበታዊ ፍጥነት ለመለካት
ፍጥንጥነትን ለመልካት
የመስመርን ኩርባ ለመለካት
የገዳዳ መስመርን ርዝመት ለመልካት
በተንጋደደ መስመር ስር ያለን መጠነ ስፋት ለመለካት
መጠነ ይዘትን ለመለካት
የክብደት መካከልን ለመለካት
ስራሃይልግፊትን ለማንሰላሰል
የፎሪየር ድርድር፣ የሃይል ድርደር፣ የላፕላስ ውድድር ና
የመንኮራኩርን የጉዞ ምህዋር ለመተንበይና ወዘተረፈ..... ያገልገላል።
በፍልስፍናው ዘርፍ ሳይቀር ስለ ኅዋ፣ ጊዜ፣ ሥነ እንቅስቃሴ በጠነከረ መልኩ ለመፈላስፈ ይረዳል።
የውጭ መያያዣዎች
ኢንተርኔት ላይ ያሉ የእንግሊዝኛ መፃህፍት
ኢንተርኔት ድረ ገጾች
|
42233
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%88%AD%E1%8D%8D
|
ጎርፍ
|
ጎርፍ ወይም የውሃ መጥለቅለቅ ማለት በተለምዶ ደረቅ የሆነ መሬት በውሃ መሞላት ነው። ጎርፍ ብዙ ጊዜ በመኖሪያና የንግድ ተቋማት ላይ ጉዳት ያደርሳል። ሆኖም በወንዞች አካባቢ ያለው መሬት ጠፍጣፋ እና ለም ስለሆነ ሰዎች በውሃ ዳርቻ ይሠፍራሉ። አንዳንድ ጉርፎች ቀስ ብለው የሚያጥለቀልቁ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ በጥቂት ደቂቃዎች በፍጥነት ይሞላሉ።
ዋና የጎርፍ ዓይነቶች እና መንስዔዎቻቸው
ከዝናብ ጋር የተያያዘ
በጠፍጣፋ ወይም ዝቅ ባለ ቦታ ላይ የዝናብ ውሃ ወደ መሬት ቶሎ መዝለቅ ካልቻለ ወይም በአስፋልት ወይም ሌላ ደረቅ ንጣፍ ከተከለከለ ጎርፍ ሊከሰት ይችላል።
የወንዝ ሙላት
ተከታታይ ዝናብ ወይም ፈጣን የበረዶ መቅለጥ ወንዝ እንዲሞላና እንዲያጥለቀልቅ ያደርጋል። ይህም ክስተት በመሬት መንሸራተት፣ ቆሻሻ ወይም ሌላ እንቅፋት ሊባባስ ይችላል።
የባህር ዳርቻ
በባህር ዳርቻ እና በወንዝና ባህር መገናኛ // ቦታ ላይ በነፋስ እና ዝቅ ያለ የአየር ግፊት የሚከሰት የውሃ ማዕበል ጎርፍን ሊያስከትል ይችላል። በአውሎ ነፋስ ወይም ሱናሚ // የሚነሳ መጥለቅለቅም በዚህ ክፍል ውስጥ ይመደባል።
ድንገተኛ አደጋ
እንደ የመሬት መንቀጥቀጥ ወይም እሳተ ገሞራ ያሉ ድንገተኛ አደጋዎች ጉርፍ ሊያስነሱ ይችላሉ። በተጨማሪም በግድብ መፍረስ ወይም ሌላ የመሰረተ ልማት መበላሸት የሚከሰት ጎርፍ በዚህ ምድብ ውስጥ ይጠቃለላል።
ወዲያው የሚከሰት ጉዳት
የጎርፍ ዋና ጉዳቶች የሰውና እንስሳ ሞት፣ የሕንጻዎች መፍረስ እና የመንገድ፣ ድልድይና ፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ መበላሸት ናቸው።
የመሠረተ ልማት መውደም የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ እና ማመንጫዎችን ከሥራ ውጭ ሊያደርግ ይችላል። የኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ደግሞ በርካታ ሂደቶችን ያስተጓጉላል። ለምሳሌ የውሃ ማጣሪያ እና ማቅረቢያ ተቋማት አገልግሎት ሊያቆሙ ይችላሉ።
የንፁህ ውሃ እጥረትና የፍሳሽ ውሃ ከጎርፍ ጋር መቀላቀል እንደ ታይፎይድ እና ኮሌራ ዓይነት የውሃ ወለድ በሽታዎች መንስዔ ሊሆን ይችላል።
በመንገድ እና ሌላው መሠረተ ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት የጎርፍ ሰለባ የሆኑ ሰዎችን ለመርዳት ወይም በአስቸኳይ ለማከም በሚደረገው ጥረት ላይ እንቅፋት ይሆናል።
በጎርፍ የተጥለቀለቀ የእርሻ መሬት ላይ እህል መዝራት ወይም መሰብሰብ ስለማይቻል ከጥቅም ውጪ ይሆናል። ይሄም ለምግብ እጥረት ይዳርጋል። ጎርፉ እጅግ በጣም ከፍተኛ ከሆነ የአንድ አገር እህል በሙሉ ሊጠፋ ይችላል። አንዳንድ የዛፍ ዝርያዎች ለረዥም ጊዜ ስራቸው በውሃ ከተጥለቀለቀ በሕይወት ላይቆዩ ይችላሉ።
የረጅም ጊዜ ጉዳት
የቱሪዝም መዳከም፣ የመጠገኛ ወጪ እና የቁሳ ቁስ ዋጋ ንረት በኢኮኖሚው ላይ የሚያደርገው ተጽዕኖ በአብዛኛው ጊዜ ከከፍተኛ መጥለቅለቅ በኋላ ይታያል። የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት መውደም የሥነ ልቦና ችግር ሊፈጥር ይችላል።
የጎርፍ ትንበያ
ጉርፍ ከመድረሱ በፊት መተንበይ ቅድመ ጥንቃቄዎች እንዲወሰዱ እና የሚመለከተው ህብረተሰብ እንዲጠነቀቅ ጊዜ ያሰጣል።
ትክክለኛ ትንበያ ለመስጠት የአንድ ወንዝን ፍሰት ከዝናብ መጠን ጋር የሚያገናኝ ታሪካዊ መረጃ ወይም ሬከርድ ያስፈልጋል። ይህን ታሪካዊ መረጃ ከጊዜው የአየር ትንበያ እና የአካባቢው መሬት ሁኔታ ጋር በመቀላቀል የጎርፉን መድረሻ ጊዜ እና ከፍታ አስቀድሞ መገመት ይቻላል።
የውጭ መያያዣ
በኪንግ ካውንቲ፣ ዋሽንግተን ክፍላገር፣ አሜሪካ የተዘጋጀ የጎርፍ ትምህርታዊ ቪድዮ - ዩ ቱብ: "
|
38651
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%AB%E1%89%A4%E1%89%B4%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
|
መራቤቴ (ወረዳ)
|
መራቤቴ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
መሬ /መሬሃቤቴ ዋና ከተማዉ አለም ከተማ ሲሆን በአካባቢዉ የሚኖሩት ህዝቦች በአጠቃላይ የአማርኛ ተናጋሪ ሲሆኑ የክርስትና ሃይማኖት /ኦርቶዶክስ/ እምነት ተከታይ ናቸው።
ይህ ወረዳ በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ እና ብዙ የተዘፈነለት የፍቅርና የጀግና ሃገር ነው።
ህዝብ ቆጠራ
አማራ ክልል
የኢትዮጵያ ወረዳዎች
|
39053
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AD%E1%88%8B%E1%8B%B2%E1%88%9A%E1%88%AD%20%E1%8D%91%E1%89%B2%E1%8A%95
|
ቭላዲሚር ፑቲን
|
የሩሲያ ፖለቲከኞች
ቭላድሚር ቭላድሚሮቪች ፑቲን [] የተወለደው እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 ቀን 1952 (አውሮፓዊ) የሩሲያ ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የስለላ ኦፊሰር ነው ፣የሩሲያ ፕሬዝዳንት ፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. ከ1999 እስከ 2000፣ እና ከ2008 እስከ 2012. ፑቲን አሁን በስልጣን ላይ ያሉት አውሮፓውያን የጎረቤት ቤላሩስ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በመቀጠል ሁለተኛው ረጅሙ ፕሬዝዳንት ናቸው።
ፑቲን የተወለዱት በሌኒንግራድ (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ) ሲሆን በሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ተምረው በ1975 ተመርቀዋል።ለ16 አመታት በኬጂቢ የውጭ መረጃ መኮንንነት ሰርተው ወደ ሌተናል ኮሎኔልነት ማዕረግ የደረሱ ሲሆን እ.ኤ.አ. በሴንት ፒተርስበርግ ውስጥ ሥራ ። በ1996 የፕሬዚዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደርን ለመቀላቀል ወደ ሞስኮ ተዛወረ። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1999 ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የፌዴራል ደኅንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) ዳይሬክተር እና የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሆነው ለአጭር ጊዜ አገልግለዋል።የልሲን ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ፑቲን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሆኑ እና አራት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በቀጥታ ተመርጠዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው እና በ2004 በድጋሚ ተመረጡ። ያኔ በህገ መንግስቱ ለሁለት ተከታታይ የፕሬዝዳንትነት ዘመን ብቻ የተገደበ ስለነበር ፑቲን ከ2008 እስከ 2012 በዲሚትሪ ሜድቬዴቭ በጠቅላይ ሚኒስትርነት አገልግለዋል እና እ.ኤ.አ. በማጭበርበር እና በተቃውሞ ክስ; እ.ኤ.አ. በ2018 በድጋሚ ተመርጧል። እ.ኤ.አ. በ2021 ህዝበ ውሳኔ ተከትሎ የሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያዎችን ፈርሟል ፣ ይህም ለሁለተኛ ጊዜ ለመወዳደር የሚያስችለውን ጨምሮ የሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያዎችን ፈረመ ይህም የፕሬዚዳንትነቱን እስከ 2036 ሊያራዝም ይችላል።
ፑቲን በፕሬዚዳንትነት በመሩበት የመጀመሪያ የስልጣን ዘመን የሩስያ ኢኮኖሚ ለስምንት ተከታታይ አመታት ያደገ ሲሆን አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት የሚለካው በመግዛት አቅም በ72 በመቶ አድጓል። የሩስያ ራስን የገመተ የህይወት እርካታ በከፍተኛ ሁኔታ ተነሳ. እድገቱ የተገኘው የነዳጅ እና ጋዝ ዋጋ በአምስት እጥፍ በመጨመሩ ሲሆን ይህም አብዛኛውን የሩስያ የወጪ ንግድ፣ ከኮሚኒስት ድቀት እና የፋይናንስ ቀውሶች በማገገም፣ የውጭ ኢንቨስትመንት መጨመር እና አስተዋይ የኢኮኖሚ እና የፊስካል ፖሊሲዎች ውጤት ነው። ፑቲን በሁለተኛው የቼቼን ጦርነትም ሩሲያን ድል አድርጋለች። በሜድቬዴቭ ዘመን በጠቅላይ ሚኒስትርነት በማገልገል መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ማሻሻያ እና የፖሊስ ማሻሻያ እንዲሁም ሩሲያ በራሶ-ጆርጂያ ጦርነት ድልን በበላይነት መርተዋል። በሶስተኛው የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው፣ እ.ኤ.አ. በ2014 መጀመሪያ ላይ ሩሲያ በዩክሬን ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ከጀመረች እና ክሬሚያን ከግዛት በኋላ ከአለም አቀፍ ማዕቀቦች ጋር ተዳምሮ የነዳጅ ዋጋ ማሽቆልቆሉ እ.ኤ.አ. በ2015 የሩስያ ኢኮኖሚ በ 3.7% እንዲቀንስ አድርጓል። % የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገት። በአራተኛው የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሩሲያን ተመታ፣ እና ፑቲን እ.ኤ.አ. በ2022 ዩክሬንን ሙሉ በሙሉ እንድትወረር አዘዙ፣ ይህም በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች እንዲጣሉ በማድረግ የገንዘብ ቀውስ አስከትሏል። በፑቲን ዘመን ከተከናወኑት ክንውኖች መካከል የነዳጅና የጋዝ ቧንቧ ዝርጋታ፣ የ የሳተላይት አሰሳ ሥርዓት መልሶ ማቋቋም እና እንደ 2014 የሶቺ ክረምት ኦሊምፒክ እና የ2018 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ያሉ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን መሠረተ ልማት መገንባት ይገኙበታል።
በፑቲን መሪነት ሩሲያ ወደ አምባገነንነት ተሸጋግራለች። ባለሙያዎች ሩሲያን እንደ ዲሞክራሲ አይቆጥሩም, የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን ማሰር እና መጨቆን, የነፃ ፕሬስን ማስፈራራት እና ማፈኛ እና የነጻ እና ፍትሃዊ ምርጫ እጦትን በመጥቀስ ሩሲያ በትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የሙስና አመለካከቶች ማውጫ, በኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት ዲሞክራሲ ላይ ጥሩ ውጤት አስመዝግቧል. ኢንዴክስ፣ እና የፍሪደም ሃውስ ነፃነት በአለም መረጃ ጠቋሚ።
ስለ ፑቲን የህይወት ታሪክን የፃፈው ሩሲያዊ አሜሪካዊ ማሻ ጌሴን "ፑቲን እና ባልደረቦቻቸው በዋነኛነት የፕሬስ ክሊፕን በመሰብሰብ በኬጂቢ ለሚሰራው የማይጠቅም መረጃ ተራራ አስተዋጽኦ አድርገዋል" ብሏል። የፑቲንን ስራ በቀድሞው የስታሲ የስለላ ሃላፊ ማርከስ ቮልፍ እና የፑቲን የቀድሞ የኬጂቢ ባልደረባ ቭላድሚር ኡሶልቴሴቭ ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም። እንደ ጋዜጠኛ ካትሪን ቤልተን ገለጻ ይህ ማቃለል ፑቲን በኬጂቢ በማስተባበር እና በአሸባሪው የቀይ ጦር ቡድን ድጋፍ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ የሚሸፍን ሲሆን አባላቱ በተደጋጋሚ በምስራቅ ጀርመን ከስታሲ ድጋፍ ጋር ተደብቀው ነበር እና ድሬስደን “የህዳግ” ከተማ ተብላ ተመርጣለች። የምዕራባውያን የስለላ አገልግሎቶች ዝቅተኛ መገኘት.
የመጀመሪያ ህይወት
ቭላድሚር ቭላድሚሮቪች ፑቲን በጥቅምት 7 ቀን 1952 በሌኒንግራድ ፣ ሩሲያ ኤስኤፍአር ፣ ሶቪየት ዩኒየን (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ ፣ ሩሲያ) ፣ የቭላድሚር ስፒሪዶኖቪች ፑቲን እና ማሪያ ኢቫኖቭና ፑቲና (የአባቷ ሸሎሞቫ ፣ 1911-1998) ከሶስት ልጆች ታናሽ ታናሽ ተወለደ። ). የቭላድሚር ፑቲን አያት ስፒሪዶን ፑቲን ለቭላድሚር ሌኒን እና ጆሴፍ ስታሊን የግል አብሳይ ነበሩ። አልበርት በጨቅላነቱ ሞተ ቪክቶር በዲፍቴሪያ ሞተ በሌኒንግራድ የናዚ ጦር ሃይሎች በሁለተኛው የአለም ጦርነት።
የፑቲን እናት የፋብሪካ ሰራተኛ ነበረች እና አባቱ በሶቪየት ባህር ሀይል ውስጥ ለውትድርና ወታደራዊ ሰራተኛ ነበር፣ በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በባህር ሰርጓጅ መርከቦች ውስጥ አገልግሏል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመሪያ ላይ አባቱ በ የጥፋት ሻለቃ ውስጥ አገልግሏል። በኋላም ወደ መደበኛው ጦር ተዛውሮ በ1942 ክፉኛ ቆስሏል።የፑቲን እናት አያት በ1941 በጀርመን ወራሪዎች በቴቨር ክልል ተገድለዋል እና እናቱ አጎቶቹ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በምስራቃዊ ግንባር ጠፉ።
ሴፕቴምበር 1 ቀን 1960 ፑቲን በቤቱ አቅራቢያ በሚገኘው ባስኮቭ ሌን በሚገኘው ትምህርት ቤት ቁጥር 193 ጀመረ። ገና የወጣት አቅኚ ድርጅት አባል ካልሆኑት ወደ 45 የሚጠጉ ተማሪዎች ክፍል ውስጥ ከጥቂቶቹ አንዱ ነበር። በ12 አመቱ ሳምቦ እና ጁዶ መለማመድ ጀመረ። በትርፍ ጊዜው በማርክስ፣ ኢንግልስ እና ሌኒን ላይ ማንበብ ይወድ ነበር። ፑቲን ጀርመንኛን በሴንት ፒተርስበርግ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 281 አጥንቶ ጀርመንኛን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ይናገራል።
ፑቲን በ1970 በአንድሬ ዣዳኖቭ (አሁን ሴንት ፒተርስበርግ ስቴት ዩኒቨርሲቲ) በተሰየመው ሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ህግን አጥንቶ በ1975 ተመረቀ።የእርሳቸው ፅንሰ-ሀሳብ “በአለም አቀፍ ህግ እጅግ በጣም ተወዳጅ ኔሽን ግብይት መርህ” ላይ ነበር። እዚያ እያለ የሶቪየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፓርቲ አባል መሆን ነበረበት እና ህልውናው እስካልቆመ ድረስ (እ.ኤ.አ. በነሀሴ 1991 ከህግ ወጥቷል) አባል ሆኖ ቆይቷል። ፑቲን የንግድ ህግን የሚያስተምር ረዳት ፕሮፌሰር አናቶሊ ሶብቻክን አገኘው እና በኋላም የሩሲያ ህገ መንግስት እና በፈረንሳይ ለደረሰው የሙስና እቅድ ተባባሪ ደራሲ ሆነ። ፑቲን በሶብቻክ ሥራ በሴንት ፒተርስበርግ ተጽዕኖ ይኖረዋል። ሶብቻክ በሞስኮ ውስጥ በፑቲን ሥራ ውስጥ ተፅዕኖ ይኖረዋል.
ኬጂቢ ሥራ
እ.ኤ.አ. በ 1975 ፑቲን ኬጂቢን ተቀላቅለው በ 401 ኛው ኬጂቢ ትምህርት ቤት በኦክታ ፣ ሌኒንግራድ አሰልጥነዋል ። ከስልጠና በኋላ ወደ አንደኛ ዋና ዳይሬክቶሬት ከመዛወሩ በፊት በሁለተኛው ዋና ዳይሬክቶሬት (ፀረ-መረጃ) ውስጥ ሠርቷል ፣ እዚያም በሌኒንግራድ የውጭ ዜጎችን እና የቆንስላ ባለሥልጣናትን ይከታተላል ። በሴፕቴምበር 1984 ፑቲን በዩሪ አንድሮፖቭ ቀይ ባነር ተቋም ለተጨማሪ ስልጠና ወደ ሞስኮ ተላከ። ከ1985 እስከ 1990 በድሬዝደን፣ ምሥራቅ ጀርመን፣ የሽፋን ማንነትን በአስተርጓሚነት አገልግለዋል። በሙያው ውስጥ ያለው ይህ ጊዜ በአብዛኛው ግልጽ አይደለም.
ማንነቱ ያልታወቀ ምንጭ እንደገለጸው የቀድሞ የ አባል በድሬስደን ከሚገኙት ከእነዚህ ስብሰባዎች በአንዱ ታጣቂዎቹ ፑቲንን በምዕራብ ጀርመን ለ የተሰጡ የጦር መሣሪያዎችን ዝርዝር አቅርበዋል። በፑቲን እንደተቀጠረ የሚናገረው ክላውስ ዙክሆልድ፣ የኋለኛው ደግሞ ኒዮ-ናዚ ራይነር ሶንታግ እንዳስተናገደ እና በመርዝ ላይ ጥናት ያዘጋጀውን ደራሲ ለመመልመል ሞክሯል። ፑቲን ለገመድ አልባ ግንኙነት ጉዳዮች ከአስተርጓሚ ጋር ለመቅጠር ጀርመኖችን ማግኘታቸውም ተዘግቧል። በደቡብ-ምስራቅ እስያ በገመድ አልባ የግንኙነት ቴክኖሎጂዎች ውስጥ የተሳተፈ በጀርመን መሐንዲሶች፣ በእሱ ተመልምለው፣ እዚያ እና ወደ ምዕራብ ባደረጉት ጉዞ ምክንያት ነው።
የፑቲን ይፋዊ የህይወት ታሪክ እንደሚለው፣ እ.ኤ.አ. ህዳር 9 ቀን 1989 የጀመረው የበርሊን ግንብ ፈራርሶ የሶቪየት የባህል ማዕከል (የወዳጅነት ቤት) እና በድሬዝደን የሚገኘውን የኬጂቢ ቪላ ፋይሎችን ለባለሥልጣናቱ አድኗል። ኬጂቢ እና ስታሲ ወኪሎችን ጨምሮ ተቃዋሚዎችን እንዳያገኙ እና እንዳያጠፉ ለመከላከል ጀርመን ተባበረች። ከዚያም በጥቂት ሰዓታት ውስጥ የኬጂቢ ፋይሎችን ብቻ አቃጠለ ተብሎ ይታሰባል፣ ነገር ግን የሶቪየት የባህል ማዕከል ለጀርመን ባለስልጣናት መዛግብትን አዳነ። በዚህ ማቃጠል ወቅት ስለ ምርጫው መስፈርት ምንም አልተነገረም; ለምሳሌ፣ የስታሲ ፋይሎችን ወይም ስለ ሌሎች የጀርመን ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክ ወይም የዩኤስኤስአር ኤጀንሲ ፋይሎችን በተመለከተ። እቶኑ ስለፈነዳ ብቻ ብዙ ሰነዶች ለጀርመን የተተዉ ቢሆንም ብዙ የ ቪላ ሰነዶች ወደ ሞስኮ እንደተላኩ አስረድተዋል።
ከኮሚኒስት የምስራቅ ጀርመን መንግስት ውድቀት በኋላ፣ ኬጂቢ እና የሶቪየት ቀይ ጦር ሰራዊት በምስራቅ ጀርመን ቢንቀሳቀሱም ፑቲን በድሬዝደን እና ከዚያ በፊት በነበሩት ሰላማዊ ሰልፎች ታማኝነታቸውን በሚመለከት ጥርጣሬ በመፈጠሩ ከኬጂቢ አገልግሎት መልቀቅ ነበረበት። እ.ኤ.አ. በ 1990 መጀመሪያ ላይ ወደ ሌኒንግራድ ተመለሰ የ "ንቁ ክምችቶች" አባል በመሆን ለሦስት ወራት ያህል ከሌኒንግራድ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ክፍል ጋር ለሦስት ወራት ያህል ሰርቷል ፣ ለዶክትሬት ዲግሪው ሲሰራ ምክትል ሬክተር ዩሪ ሞልቻኖቭን ሪፖርት አድርጓል ።
እዚያም አዳዲስ የኬጂቢ ምልምሎችን ፈልጎ የተማሪውን አካል ተመልክቶ በቅርቡ የሌኒንግራድ ከንቲባ ለመሆን ከቀድሞው ፕሮፌሰሩ አናቶሊ ሶብቻክ ጋር ያለውን ወዳጅነት አድሷል። ፑቲን እ.ኤ.አ. ነሐሴ 20 ቀን 1991 በሶቪየት ፕሬዝደንት ሚካሂል ጎርባቾቭ ላይ የሶቭየት ህብረት መፈንቅለ መንግስት ሙከራ በተደረገ በሁለተኛው ቀን ከሌተናል ኮሎኔል ማዕረግ ጋር ስራቸውን እንደለቀቁ ተናግረዋል ። ፑቲን “መፈንቅለ መንግስቱ እንደተጀመረ ወዲያውኑ ከየትኛው ወገን እንደምገኝ ወሰንኩ” ቢልም ምርጫው ከባድ እንደነበር የገለፁት እሱ የህይወቱን ምርጥ ክፍል “በአካል ክፍሎች” ያሳለፈ በመሆኑ ነው።
እ.ኤ.አ. በ 1999 ፑቲን ኮሚኒዝምን “ከዋናው የሥልጣኔ አካል የራቀ ዕውር መንገድ” ሲል ገልጿል።
የፖለቲካ ሥራ
1990-1996: የሴንት ፒተርስበርግ አስተዳደር
በግንቦት 1990 ፑቲን የሌኒንግራድ ከንቲባ አናቶሊ ሶብቻክ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው ተሾሙ። እ.ኤ.አ. በ2017 ከኦሊቨር ስቶን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲን በሚካሂል ጎርባቾቭ ላይ የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ እ.ኤ.አ. በ1991 ከኬጂቢ ስልጣን መልቀቃቸውን ተናግሯል ፣ ምክንያቱም በተፈጠረው ነገር ስላልተስማሙ እና በአዲሱ አስተዳደር ውስጥ የስለላ አካል መሆን አልፈለጉም ። በ2018 እና 2021 የፑቲን መግለጫ እንደሚለው፣ ተጨማሪ ገንዘብ ለማግኘት እንደ የግል የታክሲ ሹፌር ሰርቶ ሊሆን ይችላል፣ ወይም እንደዚህ አይነት ስራ አስቦ ሊሆን ይችላል።
ሰኔ 28 ቀን 1991 ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን እና የውጭ ኢንቨስትመንቶችን በማስተዋወቅ እና የንግድ ሥራዎችን በመመዝገብ የከንቲባ ጽሕፈት ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ ኃላፊ ሆነ ። በአንድ አመት ውስጥ ፑቲን በማሪና ሳልዬ በሚመራው የከተማው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ተመርምሯል. በ93,000,000 ዶላር የሚገመቱ ብረቶች ወደ ውጭ መላክ ጨርሶ ላልደረሰው የውጭ የምግብ ዕርዳታ እንዲቀርብ ፈቅዷል የሚል መደምደሚያ ላይ ተደርሷል። መርማሪዎቹ ፑቲን ከስልጣን እንዲባረሩ ቢመክሩም ፑቲን እስከ 1996 የውጪ ግንኙነት ኮሚቴ ሃላፊ ሆነው ቆይተዋል።ከ1994 እስከ 1996 ድረስ በሴንት ፒተርስበርግ በርካታ የፖለቲካ እና የመንግስት ሀላፊነቶችን ያዙ።
በማርች 1994 ፑቲን የሴንት ፒተርስበርግ መንግስት የመጀመሪያ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ። በግንቦት 1995 በጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ቼርኖሚርዲን የተመሰረተው የሊበራል የስልጣን ፓርቲ የኛ ቤት - የኛ ቤት - የሩስያ የፖለቲካ ፓርቲ የሴንት ፒተርስበርግ ቅርንጫፍን አደራጅቷል. እ.ኤ.አ. በ 1995 ለዚያ ፓርቲ የሕግ አውጪ ምርጫ ዘመቻን ያስተዳድራል ፣ እና ከ 1995 እስከ ሰኔ 1997 ድረስ የሴንት ፒተርስበርግ ቅርንጫፍ መሪ ነበር።
1996-1999: የሞስኮ የመጀመሪያ ሥራ
ሰኔ 1996 ሶብቻክ በሴንት ፒተርስበርግ በድጋሚ ለመመረጥ ያቀረበውን ጥያቄ በማሸነፍ የምርጫ ቅስቀሳውን ሲመራ የነበረው ፑቲን በከተማው አስተዳደር ውስጥ የነበረውን ቦታ ለቋል። ወደ ሞስኮ ተዛውሮ በፓቬል ቦሮዲን የሚመራ የፕሬዝዳንት ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ምክትል ኃላፊ ሆኖ ተሾመ. እስከ መጋቢት 1997 ድረስ ይህንን ቦታ ይይዝ ነበር. ለግዛቱ የውጭ ንብረት ተጠያቂ ሲሆን የሶቪየት ዩኒየን እና የኮሚኒስት ፓርቲ የቀድሞ ንብረቶችን ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን እንዲዛወሩ አደራጅቷል. እ.ኤ.አ. ማርች 26 ቀን 1997 ፕሬዝዳንት ቦሪስ የልሲን ፑቲንን የፕሬዝዳንት ስታፍ ምክትል ሃላፊን ሾሙ ፣ እስከ ግንቦት 1998 ያቆዩትን ልጥፍ እና የፕሬዚዳንት ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ዋና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ሃላፊ (እስከ ሰኔ 1998 ድረስ) ። በዚህ ቦታ ከሱ በፊት የነበረው አሌክሲ ኩድሪን እና ተከታዩ የወደፊት ታዋቂ ፖለቲከኞች እና የፑቲን አጋሮች የሆኑት ኒኮላይ ፓትሩሼቭ ነበሩ።
ሰኔ 27 ቀን 1997 በሴንት ፒተርስበርግ ማዕድን ኢንስቲትዩት ፣ በሪክተር ቭላድሚር ሊቲቪንኮ እየተመራ ፣ ፑቲን በኢኮኖሚክስ ውስጥ የሳይንስ መመረቂያ እጩውን ተከላክሏል ፣ በገቢያ ግንኙነቶች ምስረታ ስር የክልል ሀብቶች ስትራቴጂክ ዕቅድ ። ይህም አንድ ወጣት ባለሥልጣን በሙያው አጋማሽ ላይ ምሁራዊ ሥራ የሚጽፍበትን በሩሲያ ያለውን ልማድ የሚያሳይ ምሳሌ ነው። ፑቲን በኋላ ፕሬዝዳንት በሆኑበት ወቅት 15 ገፆች ከአሜሪካ የመማሪያ መጽሀፍ እንደተገለበጡ ከታወቀ በኋላ በብሩኪንግ ኢንስቲትዩት ባልደረቦች ላይ የመመረቂያ ፅሁፉ የስርቆት ክስ ኢላማ ሆነ። ፑቲን የመመረቂያ ጽሁፉ ተጠቅሷል ብለው መለሱ፣ የብሩኪንግስ ባልደረቦች ምናልባት ያልታሰበ ቢሆንም የስርቆት ወንጀል መሆኑን አስረግጠው ተናግረዋል። የመመረቂያ ኮሚቴው ክሱን ውድቅ አድርጎታል።
እ.ኤ.አ. ግንቦት 25 ቀን 1998 ፑቲን በቪክቶሪያ ሚቲና ምትክ ለክልሎች የፕሬዚዳንትነት ሠራተኞች የመጀመሪያ ምክትል ኃላፊ ተሾመ ። እና, 15 ጁላይ, እሱ ሰርጌይ ሻክራይ በመተካት, ክልሎች ሥልጣን መገደብ ላይ ስምምነቶች ዝግጅት እና የፌደራል ማዕከል ፕሬዚዳንት ጋር የተያያዘው የኮሚሽኑ ኃላፊ ተሾመ. ከፑቲን ሹመት በኋላ ኮሚሽኑ ምንም አይነት ስምምነቶችን አላጠናቀቀም, ምንም እንኳን በሻክሬይ የኮሚሽኑ መሪ ሆኖ በነበረበት ወቅት 46 ስምምነቶች ተፈርመዋል. በኋላ ፑቲን ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ 46ቱን ስምምነቶች ሰርዘዋል።
እ.ኤ.አ. ሐምሌ 25 ቀን 1998 ዬልሲን ፑቲንን የፌደራል ደህንነት አገልግሎት (ኤፍኤስቢ) ዳይሬክተር ፣ የሩሲያ ፌዴሬሽን ዋና የመረጃ እና ደህንነት ድርጅት እና የኬጂቢ ተተኪ ሾመ።
1999: የመጀመሪያ ደረጃ ፕሪሚየር
እ.ኤ.አ. ነሐሴ 9 ቀን 1999 ፑቲን ከሦስቱ የመጀመሪያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች አንዱ ሆኖ ተሾመ እና በዚያ ቀን በፕሬዚዳንት የልሲን የሩሲያ ፌዴሬሽን መንግሥት ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሾመ ። ዬልሲን ፑቲንን እንደ ተተኪያቸው ማየት እንደሚፈልግ አስታውቋል። በኋላም በዚያው ቀን ፑቲን ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ተስማማ።
እ.ኤ.አ. ኦገስት 16፣ የግዛቱ ዱማ የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ሹመት በ233 ድምጽ (በ84 ተቃውሞ፣ 17 ድምጸ ተአቅቦ) ሲያፀድቅ፣ 226 ቀላል አብላጫ ድምፅ ሲያስፈልግ ከአስራ ስምንት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ የሩሲያ አምስተኛ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎታል። . በሱ ሹመት፣ ፑቲን በአጠቃላይ ህዝብ ዘንድ የማይታወቅ፣ ከቀደምቶቹ የበለጠ ረጅም ጊዜ ይኖራል ብለው የጠበቁት ጥቂቶች ናቸው። እሱ መጀመሪያ ላይ እንደ የየልሲን ታማኝነት ይቆጠር ነበር; ልክ እንደሌሎች የቦሪስ የልሲን ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ ፑቲን ሚኒስትሮችን አልመረጡም፣ ካቢኔያቸው በፕሬዚዳንት አስተዳደር ተወስኗል።
የየልሲን ዋና ተቃዋሚዎች እና ተተኪዎች ቀድሞውንም የታመሙትን ፕሬዚደንት ለመተካት ዘመቻ ሲያካሂዱ ነበር፣ እናም ፑቲን ተተኪ እንዳይሆኑ ከፍተኛ ትግል አድርገዋል። በቼቼን ሪፑብሊክ ኢችኬሪያ የሚገኘውን የቀድሞ የኬጂቢ ወኪሎችን ጨምሮ የዳግስታን ወረራ እና የዳግስታን ወረራ ተከትሎ ለሁለተኛው የቼቼን ጦርነት የፑቲን ህግ እና ስርዓት እና ያልተቋረጠ አቀራረብ ብዙም ሳይቆይ ታዋቂነቱን ከፍ አድርጎ ፈቀደ። ተቀናቃኞቹን እንዲያገኝ።
ከፓርቲ ጋር በይፋ ባይገናኝም፣ ፑቲን በታህሳስ 1999 በዱማ ምርጫ ሁለተኛ ከፍተኛውን የህዝብ ድምጽ አሸንፎ አዲስ ለተቋቋመው የአንድነት ፓርቲ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
1999–2000፡ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት
እ.ኤ.አ. በታህሳስ 31 ቀን 1999 ዬልሲን ባልተጠበቀ ሁኔታ ሥራቸውን ለቀቁ እና በሩሲያ ሕገ መንግሥት መሠረት ፑቲን የሩሲያ ፌዴሬሽን ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነ። ይህንን ሚና በመያዝ ፑቲን ቀደም ሲል በቼችኒያ የሚገኙ የሩሲያ ወታደሮችን ለመጎብኘት ቀጠሮ ተይዞ ነበር.
በታኅሣሥ 31 ቀን 1999 ፑቲን የፈረሙት የመጀመሪያው የፕሬዚዳንታዊ ድንጋጌ "የሩሲያ ፌዴሬሽን የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የቤተሰቡ አባላት ዋስትና ላይ" በሚል ርዕስ ነበር. ይህም “በስልጣን ዘመናቸው ፕሬዝዳንት እና ዘመዶቻቸው ላይ የሙስና ክስ እንደማይከተል አረጋግጧል። ይህ በተለይ የየልሲን ቤተሰብ አባላት በተሳተፉበት የ ጉቦ ጉዳይ ላይ ያነጣጠረ ነበር። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 30 ቀን 2000 የወንጀል ምርመራ (ቁጥር 18/238278-95) ፑቲን ራሱ የሴንት ፒተርስበርግ ከተማ አስተዳደር አባል ሆኖ ከተጠርጣሪዎቹ አንዱ ሆኖ ተቋርጧል።
በታህሳስ 30 ቀን 2000 በስዊዘርላንድ አቃቤ ህጎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰነዶች ቢተላለፉም በጠቅላይ አቃቤ ህግ ላይ ሌላ ክስ “በማስረጃ እጥረት” ተቋርጧል። እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 12 ቀን 2001 ፑቲን በ 1999 የወጣውን ድንጋጌ የተተካ ተመሳሳይ የፌዴራል ሕግ ፈርመዋል ። እ.ኤ.አ. በ 1992 ፑቲን በብረታ ብረት ወደ ውጭ በመላክ ላይ ያለውን ሙስና በተመለከተ ክስ በማሪና ሳሌይ ተመልሳ ነበር ፣ ግን ዝም ተብላ እና ከሴንት ፒተርስበርግ እንድትወጣ ተገድዳለች።
ተቃዋሚዎቹ በሰኔ 2000 ለምርጫ እየተዘጋጁ በነበሩበት ወቅት የየልሲን መልቀቂያ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እንዲካሄድ አድርጓል፣ መጋቢት 26 ቀን 2000። ፑቲን በመጀመሪያው ዙር 53% ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል።
2000–2004፡ የመጀመሪያው የፕሬዚዳንት ዘመን
የፕሬዚዳንት ፑቲን ምረቃ የተካሄደው በግንቦት 7 ቀን 2000 ነበር. ፑቲን የገንዘብ ሚኒስትር ሚካሂል ካሲያኖቭን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሾመ. ለፑቲን ተወዳጅነት የመጀመሪያው ትልቅ ፈተና የሆነው እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2000 የኩርስክ ባህር ሰርጓጅ መርከብ አደጋ አላግባብ አያያዝ ተጠርጥረው ተወቅሰዋል። ያ ትችት በዋናነት ፑቲን ከእረፍት ለመመለስ ብዙ ቀናት ስለፈጀባቸው እና ሌሎችም ቦታውን ከመጎበኙ በፊት ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2000 እና 2004 መካከል ፣ ፑቲን የሀገሪቱን ድሆች ሁኔታ እንደገና መገንባት ጀመሩ ፣ ከሩሲያ ሁሉንም ነገር የሚቆጣጠሩ ሀብታም ነጋዴዎች ጋር የስልጣን ሽኩቻ በማሸነፍ ከእነሱ ጋር 'ትልቅ ድርድር' ላይ ደርሰዋል ። ይህ ድርድር ኦሊጋርቾች የፑቲንን መንግስት ለሚያሳድጉት ግልፅ ድጋፍ እና ትብብር በመተካት አብዛኛውን ስልጣናቸውን እንዲጠብቁ አስችሏቸዋል።
የሞስኮ የቲያትር ታጋቾች ችግር በጥቅምት 2002 ተከስቷል። ብዙ የሩሲያ ፕሬስ እና የአለም አቀፍ ሚዲያዎች በቀውሱ ወቅት በልዩ ሃይሉ የማዳን ዘመቻ 130 ታጋቾች መሞታቸው የፕሬዚዳንት ፑቲንን ተወዳጅነት በእጅጉ እንደሚጎዳ አስጠንቅቀዋል። ሆኖም ከበባው ካበቃ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሩሲያው ፕሬዝደንት 83% ሩሲያውያን በፑቲን እና ከበባው አያያዝ እርካታ አግኝተዋል።
እ.ኤ.አ. በ 2003 የቼቼንያ ሪፐብሊክ የሩሲያ አካል መሆኗን የሚገልጽ አዲስ ሕገ መንግሥት በማፅደቅ በቼችኒያ ሕዝበ ውሳኔ ተካሂዶ ነበር ። በሌላ በኩል ክልሉ የራስ ገዝ አስተዳደር አግኝቷል። የቼቼንያ የፓርላማ ምርጫ እና የክልል መንግስት ከተቋቋመ በኋላ ቀስ በቀስ ተረጋግታለች.በሁለተኛው የቼቼን ጦርነት ውስጥ ሩሲያ የቼቼን አማፂ እንቅስቃሴን ክፉኛ አቃተች; ነገር ግን፣ በሰሜን ካውካሰስ ሰሜናዊ ክፍል አልፎ አልፎ በአማፂያን የሚደርስ ጥቃት ቀጥሏል።
2004–2008፡ ሁለተኛ ፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመን
እ.ኤ.አ. ማርች 14 ቀን 2004 ፑቲን 71% ድምጽ በማግኘት ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚዳንትነት ምርጫ ተመረጠ ። የቤስላን ትምህርት ቤት የታገቱት ቀውስ ከሴፕቴምበር 1-3 2004 ተከሰተ። 186 ህጻናትን ጨምሮ ከ330 በላይ ሰዎች ሞተዋል።
የሶቪየት አገዛዝ መፍረስ ከፑቲን መነሳት በፊት ያለው የ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ በሩሲያ ውስጥ ሁከት የፈጠረበት ጊዜ ነበር. እ.ኤ.አ. በ 2005 የክሬምሊን ንግግር ፣ ፑቲን የሶቭየት ህብረትን ውድቀት “የሃያኛው ክፍለዘመን ታላቅ ጂኦፖለቲካዊ ጥፋት” በማለት ገልፀውታል። ፑቲን በማብራራት “ከዚህም በላይ የመበታተን ወረርሽኝ እራሷን ሩሲያ ወረረች” የሀገሪቱ ከመቃብር እስከ መቃብር ያለው የማህበራዊ ደህንነት መረብ ጠፍቷል እና ከፑቲን አገዛዝ በፊት በነበሩት ጊዜያት የህይወት ዕድሜ ቀንሷል። እ.ኤ.አ. በ 2005 የሩሲያ የጤና እንክብካቤ ፣ ትምህርት ፣ መኖሪያ ቤት እና ግብርና ለማሻሻል ብሔራዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ፕሮጀክቶች ተጀመረ ።
የዩኮስ ዘይት እና ጋዝ ኩባንያ ፕሬዝዳንት ሚካሂል ኮዶርኮቭስኪ በማጭበርበር እና በታክስ ማጭበርበር ላይ የቀጠለው የወንጀል ክስ በአለም አቀፍ ፕሬስ ኮዶርኮቭስኪ ለሊበራል እና የኮሚኒስት ተቃዋሚዎች የክሬምሊን ተቃዋሚዎች የበቀል እርምጃ ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ተይዟል፣ ዩኮስ ተከስቷል፣ እና የኩባንያው ንብረቶች ከገበያ በታች በሆነ ዋጋ ለጨረታ ቀረቡ፣ ትልቁን ድርሻ በመንግስት ኩባንያ አግኝቷል። የዩኮስ እጣ ፈንታ ሩሲያ ወደ መንግሥታዊ ካፒታሊዝም ሥርዓት መሸጋገሯን የሚያሳይ ምልክት ተደርጎ ይታይ ነበር። ይህ በጁላይ 2014 የዩኮስ ባለአክሲዮኖች በሄግ በሚገኘው ቋሚ የግልግል ፍርድ ቤት 50 ቢሊዮን ዶላር ካሳ በተሰጣቸው ጊዜ ይህ አጽንዖት ተሰጥቶ ነበር።
እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 ቀን 2006 በሩሲያ ጦር ውስጥ ያለውን ሙስና እና በቼቺኒያ ያለውን ባህሪ ያጋለጠው ጋዜጠኛ አና ፖሊትኮቭስካያ በአፓርታማዋ ሎቢ ውስጥ በፑቲን የልደት በዓል ላይ በጥይት ተመታ። የፖሊትኮቭስካያ ሞት ዓለም አቀፋዊ ትችትን አስነስቷል፣ ፑቲን የሀገሪቱን አዲስ ነፃ ሚዲያ መጠበቅ አልቻለም በሚል ውንጀላ ነበር። ፑቲን ራሳቸው ከጽሑፎቿ ይልቅ የሷ ሞት በመንግስት ላይ ችግር መፍጠሩን ተናግሯል።
ፑቲን፣ ቢል ክሊንተን፣ ጆርጅ ኤች.ደብሊውቡሽ እና ሉድሚላ ፑቲና በቦሪስ የልሲን መንግስታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ በሞስኮ፣ ሚያዝያ 2007
እ.ኤ.አ. በ 2007 "የተቃዋሚዎች ሰልፍ" በተቃዋሚው ቡድን የተደራጀው ሌላኛው ሩሲያ በቀድሞው የቼዝ ሻምፒዮን ጋሪ ካስፓሮቭ እና የብሔራዊ-ቦልሼቪስት መሪ ኤድዋርድ ሊሞኖቭ ነበር ። ከቅድመ ማስጠንቀቂያ በኋላ በተለያዩ የሩስያ ከተሞች የተካሄዱ ሰልፎች በፖሊስ እርምጃ የተስተናገዱ ሲሆን እነዚህም በተቃዋሚዎች ጉዞ ላይ ጣልቃ በመግባት የፖሊስ መስመሮችን ሰብረው ለመግባት የሞከሩ 150 የሚደርሱ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 12 ቀን 2007 ፑቲን በጠቅላይ ሚኒስትር ሚካሂል ፍራድኮቭ ጥያቄ መንግስትን ፈረሰ። ፍራድኮቭ በፓርላማው ምርጫ ላይ ለፕሬዚዳንቱ "ነጻ እጅ" ለመስጠት እንደሆነ አስተያየት ሰጥቷል. ቪክቶር ዙብኮቭ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሹመዋል።
እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2007 ዩናይትድ ሩሲያ 64.24 በመቶውን የህዝብ ድምጽ አሸንፋለች ለግዛት ዱማ በምርጫ የመጀመሪያ ውጤቶች መሠረት። በታህሳስ 2007 በተካሄደው ምርጫ የተባበሩት ሩሲያ ማሸነፏ በወቅቱ ለነበረው የሩሲያ አመራር እና ፖሊሲው ጠንካራ ህዝባዊ ድጋፍ እንዳለው በብዙዎች ዘንድ ተወስዷል።
2008–2012፡ ሁለተኛ ፕሪሚየርነት
ፑቲን በህገ መንግስቱ ለሶስተኛ ተከታታይ የስልጣን ዘመን እገዳ ተጥሎባቸዋል። ተቀዳሚ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ተተኪ ሆነው ተመርጠዋል። እ.ኤ.አ. ግንቦት 8 ቀን 2008 የፕሬዚዳንትነቱን ቦታ ለሜድቬዴቭ ካስረከቡ ከአንድ ቀን በኋላ በተደረገ የኃይል ማቀያየር ተግባር ፑቲን የፖለቲካ የበላይነታቸውን አስጠብቀው የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ፑቲን የዓለምን የኤኮኖሚ ቀውስ መዘዝ ማሸነፍ በሁለተኛው የፕሪሚየር ስልጣናቸው ሁለት ዋና ዋና ስኬቶች መካከል አንዱ እንደሆነ ተናግረዋል ። ሌላው እ.ኤ.አ. በ 2008 እና 2011 መካከል የሩስያን የህዝብ ብዛት ማረጋጋት ነበር በ 1990 ዎቹ ውስጥ የጀመረውን የረዥም ጊዜ የስነ-ሕዝብ ውድቀት ተከትሎ። እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 24 ቀን 2011 በሞስኮ በተካሄደው የዩናይትድ ሩሲያ ኮንግረስ ሜድቬዴቭ ፑቲን በ2012 ለፕሬዚዳንትነት እንዲቆሙ በይፋ ሀሳብ አቅርበው ፑቲን ተቀብለውታል። ዩናይትድ ራሽያ ባላት አጠቃላይ የራሺያ ፖለቲካ የበላይነት ከተቃረበ አንፃር፣ ብዙ ታዛቢዎች ፑቲን ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን መብቃታቸውን ያምኑ ነበር። ይህ እርምጃ ሜድቬዴቭ በታህሳስ ወር በሚካሄደው የፓርላማ ምርጫ የዩናይትድ ሩሲያ ትኬት ላይ እንዲቆም ተጠብቆ የነበረ ሲሆን በፕሬዝዳንታዊ የስልጣን ዘመናቸው መጨረሻ ጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን አላማ ነበረው።እ.ኤ.አ. በታህሳስ 4 ቀን 2011 ከተካሄደው የፓርላማ ምርጫ በኋላ በፑቲን ጊዜ ትልቁ ተቃውሞ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሩሲያውያን የምርጫ ማጭበርበርን በመቃወም ተቃውሞ አድርገዋል። ተቃዋሚዎች ፑቲንን እና ዩናይትድ ሩሲያን በመተቸት የምርጫው ውጤት እንዲሰረዝ ጠይቀዋል። እነዚያ ተቃውሞዎች በህብረተሰቡ ውስጥ የቀለም አብዮት ፍርሃትን ቀስቅሰዋል። ፑቲን እ.ኤ.አ. በ 2005 እና 2012 መካከል ባለው ጊዜ ውስጥ ለራሱ እና ለዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ታማኝ የሆኑ በርካታ ወታደራዊ ቡድኖችን አደራጅቷል ተብሏል።
2012–2018፡ ሦስተኛው የፕሬዚዳንት ጊዜ
እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 24 ቀን 2011 ሜድቬዴቭ በተባበሩት ሩሲያ ፓርቲ ኮንግረስ ላይ ንግግር ሲያደርጉ ፓርቲው ፑቲንን እንደ ፕሬዝዳንታዊ እጩ እንዲያቀርብ እንደሚመከር አስታውቋል ። በተጨማሪም ሁለቱ ሰዎች ከረጅም ጊዜ በፊት ፑቲንን በ 2012 ለፕሬዚዳንትነት እንዲወዳደሩ ለማድረግ ስምምነትን እንዳቋረጡ ገልጿል.ይህ ማብሪያና ማጥፊያ በብዙ ሚዲያዎች "ሮኪሮቭካ" ተብሎ ይጠራ ነበር, የሩሲያ የቼዝ እንቅስቃሴ "ካስትሊንግ" ነው.
እ.ኤ.አ. ማርች 4 ቀን 2012 ፑቲን በ 2012 የሩስያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአንደኛው ዙር 63.6% ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል ፣ ምንም እንኳን በድምጽ ማጭበርበር ክስ ቀርቦ ነበር። ተቃዋሚዎች ፑቲንን እና የተባበሩት ሩሲያ ፓርቲን በማጭበርበር ከሰዋል። በምርጫ ጣቢያዎች የዌብካም ካሜራዎችን መጠቀምን ጨምሮ ምርጫውን ግልፅ ለማድረግ የተደረገው ጥረት ይፋ ቢደረግም፣ ምርጫው በሩሲያ ተቃዋሚዎች እና በአውሮፓ የጸጥታውና የትብብር ድርጅት የዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የሥርዓት ግድፈቶችን ነቅፈዋል። የፀረ-ፑቲን ተቃውሞዎች በፕሬዚዳንታዊው ዘመቻ ወቅት እና በቀጥታ ከተካሄዱ በኋላ ተካሂደዋል. በጣም የታወቀው ተቃውሞ በፌብሩዋሪ 21 የተደረገው የፑሲ ሪዮት አፈጻጸም እና ተከታዩ የፍርድ ሂደት ነው። 8,000-20,000 የሚገመቱ ተቃዋሚዎች በሞስኮ ግንቦት 6 ተሰብስበው ነበር፣ ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ሰማንያ ሰዎች ቆስለዋል፣ 450ዎቹ ደግሞ ታስረዋል፣ ሌሎች 120 ደግሞ በማግስቱ ታስረዋል። በሩሲያ ትልቁ ስታዲየም በሉዝሂኒኪ ስታዲየም 130,000 የሚገመቱ ደጋፊዎች በተሰበሰቡበት የፑቲን ደጋፊዎች ተቃውሞ ተካሄዷል። አንዳንድ ተሰብሳቢዎች ለመምጣት ክፍያ እንደተከፈላቸው፣ በአሰሪዎቻቸው እንዲመጡ እንደተገደዱ ወይም በምትኩ በሕዝብ ፌስቲቫል ላይ እንደሚገኙ በማመን ተሳስተው እንደነበር ተናግረዋል። ሰልፉ እስከ ዛሬ ፑቲንን ለመደገፍ ትልቁ ነው ተብሏል። የፑቲን ፕሬዝዳንት እ.ኤ.አ. ሜይ 7 ቀን 2012 በክሬምሊን ተመረቁ። ፑቲን በፕሬዝዳንትነት የመጀመሪያ ቀን 14 ፕሬዝዳንታዊ አዋጆችን አውጥተዋል ፣እነዚህም በመገናኛ ብዙሃን “ግንቦት ድንጋጌዎች” እየተባሉ የሚጠሩ ሲሆን ለሩሲያ ሰፊ ግቦችን የሚገልጽ ረጅም ጊዜ ጨምሮ ። ኢኮኖሚ. ሌሎች ድንጋጌዎች ትምህርትን፣ መኖሪያ ቤትን፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል ሥልጠናን፣ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ያለውን ግንኙነት፣ የመከላከያ ኢንዱስትሪን፣ የብሔረሰቦችን ግንኙነት እና ሌሎች የፖሊሲ ዘርፎችን በፑቲን የፕሬዚዳንት ዘመቻ ወቅት በወጡ የፕሮግራም አንቀጾች ላይ የተመለከቱ ናቸው።
እ.ኤ.አ. በ 2012 እና 2013 ፣ ፑቲን እና የዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ በሴንት ፒተርስበርግ ፣ በአርካንግልስክ እና በኖቮሲቢርስክ በኤልጂቢቲ ማህበረሰብ ላይ ጥብቅ ህግን ደግፈዋል ። የሩሲያ የግብረ-ሰዶማውያን ፕሮፓጋንዳ ህግ የሚባል ህግ "የግብረ-ሰዶማዊ ፕሮፓጋንዳ" (እንደ ቀስተ ደመና ባንዲራ ያሉ ምልክቶችን እንዲሁም ግብረ ሰዶማዊ ይዘት ያላቸውን ጽሑፎች የሚከለክል) በስቴት በጁን 2013 ጸድቋል። ስለ ሩሲያ ዓለም አቀፍ ስጋቶች ምላሽ መስጠት ህግ፣ ፑቲን ተቺዎችን እንዲያስተውሉ ህጉ “የሴቶች ልጆችን እና ግብረ ሰዶማዊነትን ፕሮፓጋንዳ የሚከለክል ነው” ሲሉ ጠይቀው በ2014 የክረምት ኦሎምፒክ ላይ የግብረ ሰዶማውያን ጎብኝዎች “ልጆቹን በሰላም መተው አለባቸው” ብለዋል ነገር ግን “ሙያዊ ፣ ሙያ” እንደሌለ ተናግረዋል ። ወይም ማህበራዊ መድልዎ" በሩሲያ ውስጥ በግብረ ሰዶማውያን ላይ.
እ.ኤ.አ. በሰኔ 2013 ፑቲን የንቅናቄው መሪ ሆነው በተመረጡበት የመላው ሩሲያ ህዝባዊ ግንባር በቴሌቪዥን በተካሄደው ሰልፍ ላይ ተገኝተዋል ።እ.ኤ.አ. ሰዎች” እና አስፈላጊ ከሆነ አንድ ቀን በአሁኑ ጊዜ ፑቲንን የሚደግፈውን ተወዳጅነት ያጣውን የተባበሩት ሩሲያ ፓርቲን ይተኩ።
የሩስያ-ዩክሬን ግጭት
የዩክሬንን የሩሲያ ወረራ ዋና መጣጥፍ እዚህ ያንብቡ
እ.ኤ.አ. በ 2014 ሩሲያ በዩክሬን ግዛት ውስጥ ብዙ ወታደራዊ ወረራዎችን አድርጋለች። ከዩሮሜዳኑ ተቃውሞ እና የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቪክቶር ያኑኮቪች ውድቀት በኋላ የሩሲያ ወታደሮች ያለ ምልክት ምልክት በዩክሬን ክራይሚያ ግዛት ውስጥ ስትራቴጂካዊ ቦታዎችን እና መሰረተ ልማቶችን ተቆጣጠሩ። ሩሲያ የክሬሚያ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክን እና የሴቫስቶፖል ከተማን ቀላቀለች ፣ ክሪሚያውያን ወደ ሩሲያ ፌዴሬሽን ለመቀላቀል ድምጽ የሰጡበት ህዝበ ውሳኔ በኋላ ፣ እንደ ኦፊሴላዊው ውጤት ። በመቀጠልም በዩክሬን ዶንባስ አካባቢ የዩክሬን ራዳ የሕግ አውጭ እርምጃዎችን በመቃወም ሰልፎቹ ተባብሰዋል ። በዩክሬን መንግስት እና በሩሲያ የሚደገፈው ራሱን የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊኮችን ተገንጣይ ሃይሎች መካከል የታጠቀ ግጭት። በነሐሴ ወር ላይ የሩስያ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች በዶኔትስክ ግዛት ውስጥ በበርካታ ቦታዎች ላይ ድንበር አቋርጠዋል.የሩሲያ ወታደራዊ ወረራ በዩክሬን ባለስልጣናት በሴፕቴምበር መጀመሪያ ላይ ለዩክሬን ኃይሎች ሽንፈት ተጠያቂ እንደሆነ ታይቷል.
እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2014 የዩክሬን ወታደራዊ ወታደሮች እና መሳሪያዎች ከሩሲያ ወደ ተገንጣዮች ቁጥጥር ወደ ምሥራቃዊ ዩክሬን ክፍሎች ከፍተኛ እንቅስቃሴ መደረጉን ዘግቧል። አሶሼትድ ፕሬስ እንደዘገበው 80 ምልክት የሌላቸው የጦር መኪኖች በአማፅያን ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሱ ነው። የ ልዩ የክትትል ሚስዮን በዲፒአር በሚቆጣጠረው ግዛት ውስጥ የከባድ መሳሪያዎችን እና ታንኮችን ምንም ምልክት ሳይኖራቸው ኮንቮይዎችን ተመልክቷል። የ ተቆጣጣሪዎች ጥይቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች እና የወታደሮች አስከሬን የሰብአዊ ርዳታ ኮንቮይዎች በማስመሰል የሩሲያ እና ዩክሬይን ድንበር ሲያቋርጡ መመልከታቸውን ገልጸዋል።
እ.ኤ.አ. ኦገስት 2015 መጀመሪያ ላይ በድርጊት ለተገደሉ ወታደሮች የሩስያ ወታደራዊ ኮድ ምልክት የተደረገባቸው ከ21 በላይ ተሽከርካሪዎችን ተመልክቷል። ዘ ሞስኮ ታይምስ እንደዘገበው ሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን ለማስፈራራት እና በግጭቱ ውስጥ የሩሲያ ወታደሮች ስለሞቱት ጉዳይ ሲናገሩ ዝም ለማሰኘት ሞክሯል ። ደጋግሞ እንደዘገበው የእሱ ታዛቢዎች “የተጣመሩ የሩሲያ-ተገንጣይ ኃይሎች” የሚቆጣጠሩትን አካባቢዎች እንዳይጎበኙ ተከልክሏል ።
እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያሉ አብዛኛዎቹ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት እና ድርጅቶች ሩሲያ በድህረ-አብዮት ዩክሬን ውስጥ በወሰደችው እርምጃ አለም አቀፍ ህግን በመጣስ እና የዩክሬንን ሉዓላዊነት በመጣስ ወንጅለዋቸዋል። ብዙ አገሮች በሩሲያ, በሩሲያ ግለሰቦች ወይም ኩባንያዎች ላይ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን ተግባራዊ አድርገዋል - ሩሲያም ምላሽ ሰጥታለች.
እ.ኤ.አ ኦክቶበር 2015፣ ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ሩሲያ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ የተወሰኑ ልሂቃን አሃዶቿን ከዩክሬን ወደ ሶሪያ በማሰማራቷ የሶሪያውን ፕሬዝዳንት ባሻር አላሳድን ለመደገፍ ነው። በታህሳስ 2015 የሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ፑቲን የሩሲያ ወታደራዊ የስለላ መኮንኖች በዩክሬን ውስጥ እየሰሩ መሆናቸውን አምነዋል ።
እንደ ምሁር አንድሬ ቲሲጋንኮቭ ብዙ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት ፑቲን ክሬሚያን መቀላቀል ሙሉ ለሙሉ አዲስ ዓይነት የሩስያ የውጭ ፖሊሲ እንደጀመረ አድርገው ገምተው ነበር.የእሱ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ "በመንግስት ከሚመራው የውጭ ፖሊሲ ተቀይሯል" በማለት የክሪሚያን ግዛት ወስደዋል. " የሶቭየት ህብረትን እንደገና ለመፍጠር አጸያፊ አቋም ለመውሰድ. በተጨማሪም ይህ የፖሊሲ ለውጥ መረዳት የሚቻለው ፑቲን በራሺያ የተፅዕኖ መስክ ውስጥ ያሉ ሀገራትን "ምዕራባዊ ሀይልን ከመጥለፍ" ለመከላከል ሲሞክሩ ነው. ክራይሚያን የመቀላቀል ድርጊቱ ደፋር እና ከባድ ቢሆንም፣ የእሱ "አዲሱ" የውጭ ፖሊሲ ከቀድሞ ፖሊሲዎቹ ጋር የበለጠ ተመሳሳይነት ሊኖረው ይችላል።
በሶሪያ ውስጥ ጣልቃ መግባት
እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 30 ቀን 2015 ፕሬዝዳንት ፑቲን በሶሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ የሩሲያ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነትን ፈቀዱ ፣ የሶሪያ መንግስት በአማፂያን እና በጂሃዲስት ቡድኖች ላይ ወታደራዊ እርዳታ እንዲደረግለት ባቀረበው መደበኛ ጥያቄ መሠረት ።
የሩሲያ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የአየር ድብደባን፣ የክሩዝ ሚሳኤል ጥቃቶችን እና የፊት መስመር አማካሪዎችን እና የሩሲያ ልዩ ሃይሎችን የሶሪያ መንግስትን በሚቃወሙ ታጣቂ ቡድኖች ላይ፣ የሶሪያ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ፣ እንዲሁም የኢራቅ እና ሌቫን እስላማዊ መንግስት () ያቀፈ ነበር። ፣ አል ኑስራ ግንባር (አልቃይዳ በሌቫንቱ) ፣ ታህሪር አል ሻም ፣ አህራር አል ሻም እና የድል ጦር ሰራዊት። ፑቲን እ.ኤ.አ. ማርች 14 ቀን 2016 በሶሪያ ውስጥ ለሩሲያ ጦር ያዘጋጀው ተልእኮ “በአብዛኛው ተፈጽሟል” በማለት ካስታወቀ በኋላ የሩሲያ ጦር “ዋና ክፍል” ከሶሪያ እንዲወጣ ካዘዘ በኋላ በሶሪያ የተሰማራው የሩሲያ ጦር በንቃት መስራቱን ቀጥሏል። የሶሪያን መንግስት በመደገፍ ይንቀሳቀሱ።
እ.ኤ.አ. በ 2016 የአሜሪካ ምርጫ (የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች የሚለው የተሳሳተ አስተያየት
በጃንዋሪ 2017 የዩኤስ የስለላ ማህበረሰብ ግምገማ ፑቲን በግላቸው የተፅዕኖ ዘመቻን እንዳዘዙ፣ መጀመሪያ ላይ ሂላሪ ክሊንተንን ለማንቋሸሽ እና የምርጫ እድሎቿን እና የፕሬዚዳንትነት እድሏን ለመጉዳት፣ ከዚያም በኋላ ለዶናልድ ትራምፕ “ግልጽ ምርጫ” በማዳበር ከፍተኛ እምነት እንዳላቸው ገልጿል። ሁለቱም ትራምፕ እና ፑቲን በዩኤስ ምርጫ ውስጥ ምንም አይነት የሩስያ ጣልቃ ገብነትን በተከታታይ ውድቅ አድርገዋል።
ሆኖም ፑቲን በኋላ ላይ ጣልቃ መግባት “በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ይቻላል” እና “የአገር ፍቅር አስተሳሰብ ባላቸው” የሩስያ ጠላፊዎች ሊፈጸም እንደሚችል ገልፀው በሌላ ጊዜ ደግሞ “ሩሲያውያን እንኳን ሳይሆኑ ዩክሬናውያን፣ ታታሮች ወይም አይሁዶች፣ ግን የሩሲያ ዜግነት ያላቸው ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል ። ተጠያቂ። የኒውዮርክ ታይምስ በጁላይ 2018 እንደዘገበው ሲአይኤ ከፑቲን ጋር ቅርበት ያለው የሩስያ ምንጭን ለረጅም ጊዜ ሲንከባከበው እንደነበር እና ምንጩ በ2016 የፑቲን ቀጥተኛ ተሳትፎ ቁልፍ መረጃ እንዲያስተላልፍ አስችሎታል። በኋላ ላይ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ መርማሪ ለመንግስት ባደረገው ምርመራ ምንም አይነት ሩሲያውያን በአሜሪካ ምርጫ እንዳልተሳተፈ እና የይገባኛል ጥያቄዎች እና ክሶች ውሸት መሆናቸውን አረጋግጧል። እስካሁን ድረስ የተሰረቀ ምርጫ የይገባኛል ጥያቄዎች ተነስተዋል ነገር ግን የተጠናቀቀውን የተጨማለቀ ምርመራ ለማቃለል ምንም ማስረጃ አልተሰጠም።
2018-አሁን፡ አራተኛው የፕሬዝዳንት ጊዜ
ፑቲን በ2018 በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከ76 በመቶ በላይ ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል። አራተኛው የስልጣን ዘመናቸው የጀመረው እ.ኤ.አ ሜይ 7 ቀን 2018 ሲሆን እስከ 2024 ድረስ ይቆያል።በዚያኑ ቀን ፑቲን ዲሚትሪ ሜድቬዴቭን አዲስ መንግስት እንዲመሰርቱ ጋበዙ። ግንቦት 15 ቀን 2018 ፑቲን በክራይሚያ ድልድይ አውራ ጎዳና ላይ በእንቅስቃሴው መክፈቻ ላይ ተሳትፏል። እ.ኤ.አ. ሜይ 18 ቀን 2018 ፑቲን በአዲሱ የመንግስት አወቃቀር ላይ ድንጋጌዎችን ፈርመዋል ። እ.ኤ.አ. በሜይ 25 ቀን 2018 ፑቲን በ 2024 ለፕሬዚዳንትነት እንደማይወዳደር አስታውቋል ፣ ይህንንም ከሩሲያ ሕገ መንግሥት ጋር በማክበር።በ 14 ሰኔ 2018 ፑቲን በሩሲያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደውን የ 21 ኛውን የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከፈተ።
እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 2019 የፑቲን አስተዳደር በሩሲያ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የክልል ምርጫ ውጤቶች ላይ ጣልቃ በመግባት በተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም እጩዎች በማስወገድ አጭበርብሮታል። ለገዥው ፓርቲ የተባበሩት ሩሲያ ድል የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ የታለመው ዝግጅቱ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን በማነሳሳት ከፍተኛ እስራትና የፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት እንዲፈጠር አድርጓል።
እ.ኤ.አ. ጃንዋሪ 15 ቀን 2020 ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ እና መላው መንግስታቸው ከቭላድሚር ፑቲን የፌደራል ምክር ቤት ንግግር በኋላ ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ፑቲን ከፕሬዚዳንትነት በኋላ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን ሊያራዝሙ የሚችሉ ዋና ዋና የሕገ መንግሥት ማሻሻያዎችን ጠቁመዋል። ከዚሁ ጋር ፑቲንን በመወከል አዲስ መንግስት እስኪቋቋም ድረስ ስልጣኑን መጠቀሙን ቀጠለ። ፕሬዚዳንቱ ሜድቬዴቭ አዲስ የተፈጠረውን የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ቦታ እንዲይዙ ሐሳብ አቅርበዋል።
በእለቱም ፑቲን የሀገሪቱ የፌደራል ታክስ አገልግሎት ኃላፊ ሚካሂል ሚሹስቲንን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት አቅርበው ነበር። በማግስቱ በስቴቱ ዱማ ለቦታው ተረጋግጦ በፑቲን አዋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሾመ። ጠቅላይ ሚኒስተር ያለ ምንም ድምፅ ሲረጋገጥ ይህ የመጀመሪያው ነው። እ.ኤ.አ. ጥር 21 ቀን 2020 ሚሹስቲን የካቢኔውን ረቂቅ መዋቅር ለቭላድሚር ፑቲን አቀረበ። በእለቱም ፕሬዚዳንቱ የካቢኔ አወቃቀሩን ድንጋጌ ተፈራርመው የቀረቡትን ሚኒስትሮች ሾመዋል።
የኮቪድ -19 ወረርሽኝ
እ.ኤ.አ. ማርች 15 ቀን 2020 ፑቲን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የመንግስት ምክር ቤት የስራ ቡድን እንዲቋቋም አዘዙ። ፑቲን የሞስኮ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን የቡድኑ መሪ አድርጎ ሾመ።
እ.ኤ.አ. ማርች 22 ቀን 2020 ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ጋር የስልክ ጥሪ ካደረጉ በኋላ ፑቲን የሩሲያ ጦር ወታደራዊ ሐኪሞችን ፣ ልዩ መከላከያ ተሽከርካሪዎችን እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶችን ወደ ጣሊያን እንዲልክ አመቻችቷል ፣ ይህም የአውሮፓ ሀገር በ ኮቪድ -19 ወረርሽኝ በጣም የተጠቃች ።
እ.ኤ.አ. ማርች 24 ቀን 2020 ፑቲን ኮሮናቫይረስ የተያዙበት በሞስኮ ኮሙናርካ የሚገኘውን ሆስፒታል ጎበኘ ፣ እዚያም ከእነሱ ጋር እና ከዶክተሮች ጋር ተነጋገረ ። ቭላዲሚር ፑቲን ከኖቮ-ኦጋርዮቮ ከሚገኘው ቢሮ በርቀት መሥራት ጀመረ ። ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንዳሉት ፑቲን በየቀኑ የኮሮና ቫይረስ ምርመራዎችን ያልፋል እና ጤንነቱ አደጋ ላይ አይወድቅም።
እ.ኤ.አ. ማርች 25 ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን ለህዝቡ በቴሌቪዥን በሰጡት ንግግር ኤፕሪል 22 የሚካሄደው ህገ-መንግስታዊ ህዝበ ውሳኔ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለሌላ ጊዜ እንደሚራዘም አስታውቀዋል ። አክሎም የሚቀጥለው ሳምንት በአገር አቀፍ ደረጃ የሚከፈልበት የበዓል ቀን እንደሚሆን እና ሩሲያውያን በቤት ውስጥ እንዲቆዩ አሳስቧል.ፑቲን በተጨማሪም የማህበራዊ ጥበቃ እርምጃዎችን ዝርዝር, ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ እና የፊስካል ፖሊሲ ለውጦችን አስታውቋል.ፑቲን የሚከተለውን አስታወቀ. ለጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች፣ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ንግዶች የሚወሰዱ እርምጃዎች፡ የግብር ክፍያዎችን (ከሩሲያ ተጨማሪ እሴት ታክስ በስተቀር) ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ማስተላለፍ፣ የማህበራዊ ዋስትና መዋጮ መጠን በግማሽ መቀነስ፣ የማህበራዊ ዋስትና መዋጮዎችን ማስተላለፍ፣ ለቀጣዩ የብድር ክፍያ ማዘግየት ስድስት ወራት፣ ለስድስት ወራት የሚቆይ የቅጣት ማገድ፣ የዕዳ አሰባሰብ እና የአበዳሪዎች የዕዳ ኢንተርፕራይዞች መክሰር።
እ.ኤ.አ. ኤፕሪል 2 ቀን 2020 ፑቲን የሥራ ያልሆኑትን ጊዜ እስከ ኤፕሪል 30 መራዘሙን ያሳወቀበት አድራሻ በድጋሚ ሰጥቷል። ፑቲን ሩሲያ በኮቪድ-19 ላይ የምታደርገውን ጦርነት ሩሲያ በ10ኛው እና በ11ኛው ክፍለ ዘመን ከነበሩት የፔቼኔግ እና የኩማን እንጀራ ዘላኖች ጋር ካደረገችው ጦርነት ጋር አመሳስለውታል። ከኤፕሪል 24 እስከ 27 በተደረገው የሕዝብ አስተያየት 48% የሚሆኑት የሩሲያ ምላሽ ሰጭዎች የፑቲንን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አያያዝ እንደማይቀበሉ ተናግረዋል ፣ እና በችግር ጊዜ የእሱ ጥብቅ ማግለል እና የአመራር እጦት የእሱን “ጠንካራ” ምስል የማጣት ምልክት እንደሆነ በሰፊው ተነግሯል። በሰኔ 2021 ፑቲን በስፑትኒክ ቪ ክትባት ሙሉ በሙሉ ከበሽታው መከተቡን ገልፀው ክትባቶች በፈቃደኝነት መሆን ሲገባቸው በአንዳንድ ሙያዎች አስገዳጅ እንዲሆኑ ማድረጉ የኮቪድ-19 ስርጭትን ይቀንሳል። በሴፕቴምበር ላይ ፑቲን በውስጥ ክበባቸው ውስጥ ያሉ ሰዎች ለበሽታው መያዛቸውን ካረጋገጡ በኋላ ራሳቸውን ማግለል ጀመሩ።
የሕገ መንግሥት ህዝበ ውሳኔ እና ማሻሻያዎች
ፑቲን በሩሲያ ሕገ መንግሥት ላይ ማሻሻያዎችን በይፋ ለማስገባት እ.ኤ.አ. ጁላይ 3 ቀን 2020 አስፈፃሚ ትዕዛዝ ተፈራርሟል፣ ይህም ለሁለት ተጨማሪ የስድስት ዓመታት ምርጫ እንዲወዳደር አስችሎታል። እነዚህ ማሻሻያዎች ከጁላይ 4 ቀን 2020 ጀምሮ ተፈጻሚ ሆነዋል።
ከጁላይ 11 ጀምሮ በሩሲያ ሩቅ ምስራቅ ውስጥ በካባሮቭስክ ግዛት ውስጥ የታሰሩትን የክልል አስተዳዳሪ ሰርጌ ፉርጋልን ለመደገፍ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል ። የ2020 የካባሮቭስክ ክራይ ተቃዋሚዎች ፀረ-ፑቲን እየሆኑ መጥተዋል። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2020 በሌቫዳ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት ጥናት ከተደረጉት ሩሲያውያን 45% ተቃዋሚዎችን ደግፈዋል።
እ.ኤ.አ. በታህሳስ 22 ቀን 2020 ፑቲን ለሩሲያ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች የዕድሜ ልክ የአቃቤ ህግ ያለመከሰስ መብት የሚሰጥ ህግ ፈርመዋል።
፳፻፲፬ የሩስያ-ዩክሬን ቀውስ እና ወረራ
በሴፕቴምበር 2021 ዩክሬን ከኔቶ ኃይሎች ጋር ወታደራዊ ልምምድ አድርጋለች።ክሬምሊን ኔቶ በዩክሬን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን እያስፋፋ ለፑቲን "ቀይ መስመሮችን" እንደሚያቋርጥ አስጠንቅቋል።የፑቲን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ሊከሰት የሚችል ወረራ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው የሚለውን ውንጀላ አስተባብለዋል።
እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 30 ቀን 2021 ፑቲን በዩክሬን የኔቶ መገኘት መስፋፋት በተለይም የሩስያ ከተሞችን መምታት የሚችሉ ረጅም ርቀት የሚሳኤል ወይም የሮማኒያ እና የፖላንድ አይነት የሚሳኤል መከላከያ ዘዴዎችን መዘርጋት የ"ቀይ መስመር" ጉዳይ እንደሚሆን ተናግረዋል ። ለ ክሬምሊን. ፑቲን ኔቶ ወደ ምሥራቅ እንደማይስፋፋ ወይም “የሚያስፈራሩን የጦር መሣሪያ ሥርዓቶች ከሩሲያ ግዛት አጠገብ” እንዳትሰጥ ሕጋዊ ዋስትና እንዲሰጣቸው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ጠይቀዋል። አሜሪካ እና ኔቶ የፑቲንን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል።
ክሬምሊን ዩክሬንን የመውረር እቅድ እንደሌለው ደጋግሞ አስተባብሏል። ፑቲን እነዚህን ፍርሃቶች “አስደንጋጭ” ሲሉ አጣጥለውታል።
እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2021 የሌቫዳ ማእከል የህዝብ አስተያየት ጥናት እንዳመለከተው 50% ያህሉ ሩሲያውያን ለሩሶ-ዩክሬን ቀውስ ተጠያቂው አሜሪካ እና ኔቶ ናቸው ብለው ሲያምኑ 16 በመቶው ዩክሬንን ሲወቅሱ 4% ብቻ ሩሲያን ወቅሰዋል። ሆኖም ግን፣ እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. በየካቲት 2022 ፑቲን የዩክሬን ኔቶ አባል መሆኗ ዩክሬን በሩስያ የተጠቃለችውን ክሬሚያ ወይም በዶንባስ ደጋፊ ሩሲያውያን ተገንጣዮች የሚተዳደረውን ግዛት እንድትቆጣጠር ሊያበረታታ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምን ይጀምራል - ከኔቶ ጋር እንዋጋለን? ስለዚህ ጉዳይ ማንም አሰበ?" እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 7 ቀን 2022 ፑቲን ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት “በርካታ (የማክሮን) ሀሳቦች ፣ ሀሳቦች… ለተጨማሪ እርምጃዎች መሰረት ሊሆኑ ይችላሉ ። ሁሉንም ሰው የሚስማማ ስምምነት ለማግኘት ሁሉንም ነገር እናደርጋለን ብለዋል ። ." ፑቲን በዩክሬን አቅራቢያ አዲስ ወታደራዊ ተነሳሽነት ላለማድረግ ቃል ገብቷል
እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. እ.ኤ.አ. የካቲት 21 ቀን ፑቲን ተገንጣይ ሪፐብሊካኖችን እንደ ገለልተኛ ሀገር የሚያውቅ ድንጋጌ ፈረመ። እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 24 ፣ ፑቲን በቴሌቭዥን በተላለፈው አድራሻ በዩክሬን ውስጥ “ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ” በዩክሬን ላይ ሙሉ ወረራ መጀመሩን አስታውቋል ። ፑቲን እንደተናገሩት "ለደም መፋሰስ ተጠያቂነት ሁሉ በዩክሬን ግዛት ላይ በሚገዛው ገዥ አካል ህሊና ላይ ይሆናል" ብለዋል ። የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ፑቲን የጦር ወንጀል ክስ ሊመሰርቱ እንደሚችሉ ጠቁመው ዩናይትድ ኪንግደም እና አጋሮቿ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል ። በዩክሬን ቲያትር ውስጥ በጦር ወንጀሎች ለተሳተፉ ሰዎች ልዩ ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት አቋቋመ። በወረራ ምክንያት ፑቲንን ጨምሮ በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች ተጥለዋል።
ፑቲን በምዕራቡ ዓለም “አስጨናቂ መግለጫዎች” ሲሉ ለጠሩት ምላሽ፣ ስትራቴጂካዊ የሮኬት ኃይሎችን የኒውክሌር መከላከያ ክፍሎችን በከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ አስቀምጠዋል። የአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ፑቲን ባልተጠበቀ ሁኔታ ጠንካራ በሆነው የዩክሬን መከላከያ ምክንያት በዝግመታዊ ግስጋሴው “ተበሳጭቷል” ብለው ወስነዋል። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ።
እ.ኤ.አ. የካቲት 28 ወረራውን ለማስቆም እንደ ቅድመ ሁኔታ ፣ ፑቲን የዩክሬን ገለልተኝት ፣ “ማደንዘዣ” እና “ወታደር ማስወጣት” እና ከራሺያ የተካለችውን ክሪሚያ እንደ ሩሲያ ግዛት እውቅና ጠየቀ።
የቤት ውስጥ ፖሊሲዎች
|
53915
|
https://am.wikipedia.org/wiki/Ambalangoda
|
Ambalangoda
|
አምባላንጎዳ በስሪ ላንካ የጋሌ ወረዳ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ናት። በኮሎምቦ-ማታራ 2 ዋና መንገድ ላይ ይገኛል። ከዚህ ውጪ የባህር ባቡር በአምባላንጎዳ ከተማም ያልፋል። ይህ አካባቢ በአሻንጉሊት እና ጭንብል አሰራር የታወቀ ነው። 7480 ሄክታር ስፋት ያለው በአምባላንጎዳ ማዘጋጃ ቤት እና በአምባላንጎዳ ክልል ምክር ቤት ነው የሚተዳደረው። ዋና የአውቶቡስ ማቆሚያ፣ ትልቅ የባቡር ጣቢያ፣ ትልቅ የአሳ ማጥመጃ ወደብ፣ ትልቅ የአውቶቡስ መጋዘን፣ ስታዲየም፣ ፖሊስ ጣቢያ፣ ሆስፒታል፣ ዋና ትምህርት ቤቶች፣ ባንኮች ወዘተ.
በጋሌ ወረዳ ውስጥ የምትገኝ ጥንታዊ ከተማ "የቆላም ድራማ ጥበብ" ቅርስ ሆኖ ቀጥሏል። የድሮ የደች ፍርድ ቤት ፍርስራሽ በእንግዶች ማረፊያው አጠገብ ይታያል። ከእንግዶች ጀርባ ባለው የተፈጥሮ ገንዳ ውስጥ መታጠብ በሁሉም ረገድ አስተማማኝ ነው. በተፈጥሮ በድንጋያማ ሪፎች የተከበበ በመሆኑ በሱናሚው ብዙም አልተጎዳም። በአንድ ከተማ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም መገልገያዎች የተገጠመለት አስደናቂ የባህር ዳርቻ ያላት አእምሮን የሚስብ ከተማ ይህ የቱሪዝም መሸሸጊያ ነው።
|
16079
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%8A%AB%E1%88%AC%20%E1%8B%9E%E1%88%AB%E1%88%B3%E1%89%B0%E1%88%AD
|
ፍካሬ ዞራሳተር
|
'ፍካሬ ዞራስተር: ወደ ሁሉምና ወደ ማንም' በፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ የተደረሰ የፍልስፍና ልቦለድ* ነው። መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደርሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል። የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡ የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣወችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምቢቶች ነበሩ። ጽሁፉ የመጽሐፍ ቅዱስ አጻጻፍ ስልት ይከተል እንጂ የውስጡ ፍሬ ነገር ግን የክርስትናና አይሁድ ሃይማኖቶችን መሰረታዊ እምነቶች የሚጻረር ነበር። ኒሺ ይህን መጽሐፍ " ከሰወችና ከጊዜ 6000 ጫማ" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር።
ኒሺ ይህን "ፍካሬ ዞራስተር" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ "ስርዓት አልባ"(ጥራዝ ነጠቅ) ወይም ስርዓት ይለሽ በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ። ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦
የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው። አሁን ያለው የሰው ልጅ (በኒሺ አሰተያየት) በእንስሳ እና በዚህ በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው።
የዘላለም ምልልስ፡ ማናቸውም የተከሰቱ ነገሮች እንደገና ይከሰታሉ፣ አሁን የሚከሰቱ ነገሮች ድሮም ተከስተው ነበር ለወደፊቱም እልፍ አዕላፍ ጊዜ ይከሰታሉ! ይህ አለም ልክ እንደምናየው ሆኖ እንደገና ይከሰታል፣ ሰውም ይሞታል ግን ልክ በነበረበት መልኩ በነበረበት አለም ተመልሶ ይመጣል።
ኅይል መፍቀድ፡ የሰው ተፈጥሮ መሰረታዊ ባህርይ ነው። ማናቸውም የምንሰራቸው ነገሮች፣ እንደ ኒሺ አስተያየት፣ የዚህ መሪ ሃሳብ መገለጫ ናቸው። ከመራባት፣ ደስታ፣ ሐሴት ጋር ሲነጻጸር የኅይል መፍቀድ ሁሉም የሰው ልጅ ከከባቢው አለም ጋር የሚያደርገውን ትግል ጠቅልሎ የሚይዝ ጽንሰ ሃሳብ ነው።
በክፋትና ደግነት በተሰኙ ተቃራኒ የክርስትና ሃሳቦች ላይ ብዙ ትችት መመስረት። በኒሺ አስተያየት እኒህ ነገሮች የሰው ልጅ ፈጠራወች እንጂ በተፈጥሮ የሚገኙ አይደሉም። በሱ አስተያየት የሰው ልጅ ተግባር መለካት ያለበት አስቀድሞ በተቀመጡ የግብረ ገብ ዋጋወች/ህጎች (ጥሩና መጥፎ) ሳይሆን የተግባሩን መዘዝ በመለካት ነው።
መጽሐፉ ባጭሩ
በመጽሃፉ መግቢያ ላይ ዞራስተር 30 አመት ሲሞላው ወደ ተራራ እንደወጣና በዚያ ከሰወች ተገሎ ብዙ ጥበቦችን እንደሰበሰብ እናነባለን። 40 አመት ሲሞላው ያከማቸውን ጥበብ ለማካፈል ከተራራው ወረደ። የመውረዱ ዋና አላማ "የበላይ ሰው"ን መምጣት ለመስበክ ነበር። የበላይ ሰው፣ በዞራስተር አስተሳሰብ፣ ከሰው በላይ የሆነ ፍጡር ማለት ነው፡ ልክ የሰው ልጅ ከጦጣወች በላይ የሆነ ፍጡር እንደሆነ።
በዞራስተር ግምት ዘመናዊው ሰው የሞራል ግሽበት፣ ባዶነትና አጠቃላይ የህይወት ውዥንብር ስለገጠመው አዲስ ትምህርት ያስፈልገዋል። በዞራስተር አስተሳሰብ የዘመናዊው ሰው መንፈሳዊ ግሽበት ምክንያት የአምላክ መሞት ነው። በርግጥ አምላክ ለመሞት አይቻለውም ሆኖም ግን በዞራስቶር አስተሳሰብ አምላክ ሞተ ማለት ዘመናዊው ሰው በአምላክ ላይ ያለው እምነት መሞት ማለት ነው። ስለሆነም የድሮወቹ ሰወች ብዙ አስደናቂ ስራወችን ለአምላክ ሲሉ ቢሰሩም የዘመናዊው ሰው ግን ይህን እመንቱን በማጣቱ አጠቃላይ ዘመናዊ ህብረተሰብ መሪ ሃሳብ የማጣት፣ የመበስበስና ተስፋ የማጣት ምልክቶች አሳየ። ህግን የሚሰጥ በሰው አምሳያ ያለ አምላክ ለአዲሱ ሳይንሳዊና ዘምናዊ ህብረተሰብ እጅግ ኋላ ቀር መስሎ ታየ። ስለሆነም በተማሩ ዘንድ የአለም የህይወት ትርጉምና የግብረገብ ስርዓት እጅግ ዝብርቅርቅ ያለ ሆነ። ዘመናዊ ሰው ባዶነት "ኒሂልዝም"( የህይወት ትርጉም ማጣት) የሚባል ችግር ተጋረጠው፣ የ"ዞራስተር ፍካሬ" ዋና አላማ ይህን ባዶነት ("ኒሂልዝም" -- የህይወት ትርጉም ማጣት) መታገል ነበር። በኒሺ አስተሳሰብ አዲሱ የ"በላይ ሰው" ትምህርት ለዚህ ዘመናዊ ባዶነት ፍቱን መድሃኒት መሆን ነበር።
ዞራስተር ከተራራው ወርዶ በሰወች መካከል እንዲህ ሲል ሰበከ፡ የሰው ልጅ በአሁኑ ሰዓት ያለበትን መናኛነት (ተራነት)ና የከሰረ ስልጣኔ በማሸነፍ የ"በላይ ሰው"ን መፍጠር አለበት፡ «የሰው ልጅ ሊሸነፍ የሚገባ ነው። ለማሸነፍ እያንዳንዳችሁ ምን አድርጋችኋል?» ሆኖም ግን ይህ ሰበካው ተቀባይነት አጣ። ህዝቡም መልሶ «የበላይ ሰውህን ለራስህ» ብለውም ተሳለቁበት። የተመቻቸና ጥሩ ኑሮ ከመፈለግ ውጭ የበላይ ሰውን እንደማይፈልጉ ነገሩት። ህይወት ከፍተኛ ትርጉም ከሌለው በርግጥም ከደስታ ውጭ ምንስ ያስፈልጋል? በዚህ ምክንያት የስልጣኔ ዋና ዓላማ "ከፍተኛ ደስታ ለከፍተኛ ቁጥር ላለው ሰው" ሆነ።
በዚህ ምክንያት ዞራስተር ለህዝቡ ያለው ጥላቻና ንቀት አደገ ( ምንም እንኳ ከጊዜ ወደጊዜ ሊያዝንላቸውና ሊረዳቸው ህሊናው ቢግደረደርም)። ተማሪውም ሆነ ያልተማረው፣ ፖለቲከኛውም ሆነ ፈላስፋው፣ ሰዓሊውም ሆነ ፕሮፌሰሩ፣ ሁሉም የተደላደለ ህይወት ከመሻት ውጭ ውስጣቸው ያለውን እምቅ ስብዕና ለማሳደግ የማይጥሩ ሆኖ አገኛቸው። ዞራስተር ብዙ ተከታይ ከማፍራት ይልቅ ሊግባባቸው የሚችሉ ጥቂት ፈርጥ የሆኑ ሰወችን ፍለጋ ጀመረ፡ ተራ(መናኛ) ነገሮችን ከህይወት ለማግኘት የሚሞክሩን ሳይሆን፣ ከፍተኛ ነገርን ለማግኘት የሚሞክሩትን። ፍለጋው ጥቂት ሰወችን ስላስገኘለት በዚህ ወቅት ለተመረጡት "ማስተማር" በጥብቅ ጀመረ።
ክፍል ፩
በዚህ የመጽሃፉ ክፍል የዞራስተር ዋና ነጥቦች በስድስት ዋና ዋና ሃሳቦች ይጠቃላል።
የመጀመሪያው የዞራስተር ነጥብ አጠቃላይ ሜታፊዝክን መካድ ነው። ሜታፊዚክ ማለት በተጨባጩ አለም ጀርባ የማናየው፣ የማንዳሰሰው፣ የማናሸተው እውነተኛ አለም አለ በማለት ይህን አለም ለማግኘት የሚጥር የፍልስፍና ዘርፍ ነው። በዞራስተር አስተያየት አንድ አለም ብቻ አለ፡ እርሱም ተጨባጩ አለም ነው።
ሁለተኛው የዞራስተር ነጥብ የአይምሮና አካል ክፍፍልን መካድ ነበረ። በተለምዶ ሰው አካል አለው ብንልም በዞራስተር አስተያየት ሰው እራሱ አካል ነው። የሰው ልጅ ከማይጨበጥ ምናባዊ ነገር (አዕምሮ) እና ከተጨባጭ ነገር (አካል) የተሰራ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከአካል የተሰራ ነው። በነደካርት የተነሳው ቀልበኛ ፍልስፍና የስውን ልጅ ከሁለት (አዕምሮና ሰወነት) ከከፈለ ወዲህ የስው ልጅ የስራ ውጤቶች ብዙ አመርቂ አልሆኑ፣ ይልቁኑ የጥንቶቹ ከያኒያን በ"ደማቸው የጻፉዋቸው መጽሃፎች" (በአይምሮ ከተጻፉ ዘመናዊ መጽሃፎች) በተለየ መልኩ ስሜት የሚነኩ እንደነበሩ አስተማረ። የሰው ልጅ "አዕምሮ" ከሆነ ወዲህ ስራው ሁሉ በቀመር የተወጠረና ምንም ስሜት የማይቀስቀስ ሆነ።
ዞራስተር ሙሉ በሙሉ የግለሰብ ነጻነትን ይደግፋል። ግብረገብ፣ የጋራ ሰላምና፣ ይሉኝታ ለዞራስተር ደንታው አይደሉም። የህይወት ኃይሎች በምንም አይነት መታፈን የለባቸውም። የተመረጡ ነፍሶች የመንጋወችን ግብረ ገብና ስርዓቶች ወደጎን ትተው የራሳቸውን ዋጋ/ህግ አውጥተው የራሳቸውን አላማ ለማስፈጸም ይታገላሉ። ትክክለኛው የህይወት ጣዕም በህግጋትና ግብረገብ የተጋረደ ሳይሆን ከኃጢያትና ጽድቅ ወዲያ ርቆ የሚገኝ ነው።
ሙሉው የግለሰብ ነጻነት "ሁሉ በሁሉ ላይ" ጦር እንዲያነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህ ግን በዞራስተር አይን ምንም አይደለም ምክንያቱም ሁሉም ህይወት ያለው ነገር "ኃይልን ይፈቅዳል"፡ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር እራሱን ያረጋግጣል፣ ለመኖሩም ምልክት ትግል ያካሂዳል። ሄራክሊተስ እንደጻፈ "ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም። ዞራስተር ለጓደኞቹ የሚመክረውም "በአደጋ ኑር!" እያለ ነበር። ፍቅረኛሞች እንኳ ሳይቀሩ ችግር ሊገጥም እንዲችል መረዳት አለባቸው፣ በፍቅር መጎዳት የሚፈራ ወይም ቂም የሚያሲይዝ ሳይሆን እራስን ለማሳደግና አዳዲስ ነገሮችን ለመረዳት የሚያገልግል ዕድል ነው። ጦርነት ተቀባይነት ያለው መሳሪያ ብቻ ሳይሆን ተቀባይነት ያለው ግብም ነው።
እራስን መወሰን ለዞራስተር ፍልስፍና ዋና ቁልፍ ነው። ይህ አለም ከላይም ሆነ ከታች ከጎንም ሳይቀር የተሰጠው ትርጉምም ሆነ ህግጋት የሉትም። ሁሉም ሰው የራሱን ትርጉምና ህግጋት በመፍጠር እራሱን ይወስናል። ሁሉም ሰው ልክ እንደሙሴ የራሱን ጽላት እንዲቀርጽ እንጂ ለሁሉም የሚሰራ ከላይ የተላለፈ ህግ የለም። ከዚህ አንጻር እራስን መወሰን ባንድ በተስተካከል የአለም ስርዓት ውስጥ ራስን መቻል ሳይሆን ከትርምስ ውስጥ የራስን አለምን እንደመፍጠር ነው።
ህይወት ሂደት እንጂ ሁኔታ አይደለም። አንድ የሰው ልጅ በሂደት ላይ ያለ እንጂ፣ ቆሞ ያለ የሆነ ነገር አይደለም። እራስን እንደ አንድ ቋሚ ነገር ማሰብ በዞራስተር ስህተት ነው። በመጠበቅ፣ እውቀትንና ሃብትን ዝም ብሎ በማከማቸት ህይወት አይኖርም፣ ይልቁኑ እራስን በየጊዜው በማሸነፍና እራስን በመቀየር ህይወት ይኖራል።
ሶስቱ ሽግግሮች
ሌላው የዚህ ክፍል ዋና ሃሳብ ሶስቱ ሽግግሮች ናቸው፡፡የሰው መንፈስ እውነቱንና እራሱን ለማወቅ 3 ከባድ ለውጦች እንደሚያካሂድ ዞራስትራ በዚህ ክፍል ሲያስረዳ፦
" እነሆ ነፍሳችሁ ሶስት ጊዜ ይሻገራል፡ እንኪያስ ግመል ነበራችሁ፣ ግመሉ አምበሳ፣ በመጨረሻ አምበሳው ህጻን ልጅ!"
ትርጉሙም የመጀመሪያው የመንፈስ ለውጥ ወደ ግመል ሲሆን ይህም "ትሁት መንፈስ"ን ያመላክታል፡ እራስን መካድ፣ በሃብት መቆጠብን፣ መታዘዝንና ችግርን መቋቋምን። ይህም ግመልን እራሷን ዝቅ አድርጋ የጭነት እንስሳ እንደሚያደርጋት ባህርይ ነው።
" መጫን ያለበት መንፈስ እንዲህ ይጠይቃል "ከሁሉ ነገር ከባዱ ምንድን ነው?" መልሶም "በጫንቃየ ላይ ጭነቴን አዝየ በጥንካሬየ ሐሴት ማድረግ አይደለምን? እራሴን በማዋረድ ኩራቴን መግደል አይደለምን? የዋህነቴን በማጋነን ጥበቤን መፎተት አይደለምን?"
ከዚህ የግመል አለም ወደ አንበሳነት የሰው መንፈስ ለሁለተኛ ጊዜ ይሻገራል። በዚህ ጊዜ ከጭነት ነጻ ይሆናል፣ ከላይ ወደታች በተዘርጋ የሃይል አሰላለፍ ቁንጮውን ለመያዝ ጥረት ያደርጋል፣ ራስ ገዝ ሆኖ ነጻነቱን በራስ ገዝነትና በሃያልነት ይደነግጋል። በታላቁ ዘንዶ ላይ ጦርነት ይክፈታል፣ የቀድሞውን ግብረገብ ጽንሰ ሃሳብ አውልቆ ይጥላል።
"ለራሱ ነጻነትን ለመቀዳጀት፣ በህግጋት ላይ ሳይቀር "እምቢ" ለማለት፣ ወንድሞች፣ ለዚያ ለዚያ አንበሳ ያስፈልጋል። አዳዲስ ህግጋትን የመፍጠር መብት እንዳለ ለማወቅ ለተሸካሚና ለአክባሪ ነፍሳት እጅግ አስቸጋሪ ነው። ይህ ተግባር ለነዚህ እንደ ማደን እና የሚታደን እንስሳ ስራ ነው።"
አንበሳ እንግዲህ የነበረውን እምቢ በማለት የሚያፈርስ እንጂ አዲስ የሚፈጥር አይደለም። ስለሆነም የሰው መንፈስ አዳዲስ ህግጋትን ለመፍጠር ለ3ኛ ጊዜ መሻገር ይኖርበታል። በዚህ የመጨረሻው ሽግግር መንፈሱ ከአንበሳ ወደ ህጻን ይቀራል። ህጻኑ አዲስ ጅማሬን፣ ንጹህ የዋህነትን የሚወክልና የድሮወቹን ህግጋት ድል ካደረገ በኋላ አዲስ ዋጋወችን ፈጣሪ ይሆናል።
"ሕጻን የዋህነት ነው፣ ያለፈውን መርሳትም ነው፣ አዲስ ጅማሬ፣ ጨዋታ፣ እራሱን የሚያሽከረክር ጎማ፣ የመጀመሪያ እንቅስቃሴ፣ ቅዱስ የሆነ "አወ-ማለት"። አወ! ወንድሞች፣ የፈጠራ ጨዋታ ቅዱስ የሆነ "አወ" ማለትን ይጠይቃል፡ መንፈስ የራሱን ፈቃድ ይፈቅዳል፣ አለሙን ያጣ እንግዲህ የራሱን አለም ያገኛል።"
ሁሉ ነገር በህጻን ልጅ ተጀምሮ እንደገና በህጻን ማብቃቱ የኒሺን የዘላለም ምልልስ ጽንሰ ሃሳብ የሚያንጸባርቅ ነው። በዚህ የዘላለም ድግግሞሽ የሰው ልጅ እራሱን በማሽነፍ ከነበሩበት ድክመቶች ሁሉ ነጻ በመውጣት አዲስ አይነት ሰው -- የራሱ ህግ/ዋጋ ያለው የበላይ ሰው ይፈጥራል።
እኒህን ነጥቦች ለተመረጡ ተከታዮቹ ካስተማረ በኋላ ዞራስተር ወደተራራ ዋሻው እንደተመለሰ መጽሃፉ ያትታል። የዚህ ምክንያቱ ያለሱ ተጽዕኖ ተከታዮቹ በራሳቸው ውሳኔ የራሳቸውን ሃሳብ እንዲያዳብሩ ነው። አስተማሪነቱን ማቆሙም ይህን የፍልስፍናውን ግብ ላለማጣረስ ነበር።
ክፍል ፪
በሁለተኛው ክፍል ዞራስተር ከከተማውና ከገበያው በመሸሽ ወደ ተራራው ስለመመለሱ ያትታል።
"ዘሩን እንደዘራ ገበሬ ማደጉንም እንደሚጠባበቅ፣ ዞራስተር ከሰወች በማምለጥ ወደአምባው፣ ወደ የብቸኝነት ዋሻው ተመለሰ"
ዞራስተር በዚህ ወቅት ከተራራው ወርዶ ስላጋጠመው ሁኔታ ማንሰላሰል ጀመረ፣ በተለይ "ኃይልን መፈለግ" ("ኃይልን መፍቀድ") የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ተገነዘበ
በሄድኩበት ቦታ ሁሉ ያገኘሁት ህይወት ያለው ነገር ሁሉ ኃይልን ይፈቅዳል፣ የሚታዘዙት እንኳ ሳይቀር ጌታ ለመሆን ይፈቅዳሉ! ደካሞች ለጠንካሮች ለመታዘዝ በሌላ ሳይሆን በራሳቸው ፈቃድ ይስማማሉ፣ ደካሞቹ ደግሞ በተራቸው ከነሱ የበለጠ ደካማ ለሆነው ጌትነት ይፈቅዳሉ፡ ይህ ጨርሰው ሊተውት የማይፈቅዱት ደስታቸው ነው!
ታናናሾቹ ከነሱ ያነሱት ላይ ኅይል እንዲኖራቸው ለበላዮቻቸው ፈቀቅ እንደሚሉ ሁሉ ከሁሉ የበላይ የሆነው ለአደጋና ከባድ ፈተና እንዲሁ ፈቀቅ ይላል፣ ለኅይል ሲልም ህይወቱን አደጋ ላይ ይጥላል። የሁሉ ታላቅ ፈቀቅ ማለት ለህይወት አስጊ ለሆነ አደጋና በሞትና በህይወት ቁማር ለመጫወት ነው።
ይህ የጽሁፍ ክፍል ዞራስቶራ በ3ኛው የመጽሃፍ ክፍል የሚያጋጥመውን ፈተና በመተንበይ ይከናወናል፡
ይህን በምሳሌ እነግራችዋለሁ። ትላንትና ፣ ጸጥታ በሰፈነበት ሰዓት፣ ድንገት ከእግሬ በታች ምድር ተንሸራታ ጠፋች፡ ህልሜም ጀመረ። የጊዜ እጅ ወደፊት በሚነጉድበት፣ የህይወቴ ሰዓት ትንፋሹን በዋጠበት የሰማሁት ጸጥታ ልቤን በፍርሃት ሞላው።
በድንገትም ያለምንም ድምፅ አለኝ "ታውቃለህ ዞራስተር?"
ሹክሹክታው ስላስፈራኝ ጮኽኩ፣ ፊቴም ገረጣ፣ ግን ካፌ ድምጽም አልወጣም!
ቀጠለም "ዞራስተር ታውቃለህ ግን አትናገርም!"
በመጨረሻ በሚገዳደር ቃል ተናገርኩ "አወ! አውቃለሁ ግን መናገር አልፈልግም!"
ድምጽ የሌለው ሹክሹክታ ግን ጠየቀ " አትፈልግም? ይሄ እውነት ነው? በመገዳደር ቃል እራስክን አትደብቅ!"
በዚህ ወቅት አለቀስኩ፣ እንደህጻንም ልጅ ተንቀጠቀጥኩ፣ መለስኩም፡ "ስለእውነትስ እፈልግ ነበር! ግን እንዴት አድርጌ? እባክህ ተወኝ! ይሄ ከኔ በላይ ነው!"
ድምጽ የሌለው ሹክሽክታም መለሰ፣ አለም "አንተ ማን ነህ ዞራስተር? ይልቁን የምትናገረውን ተናገርና ሙት!"
ክፍል ፫
በዚህ ክፍል ዞራስተር ሃሳቡን ወደታች የሚጎትተውን ጉልበት በማሸነፍ አዳዲስ ሃሳቦችን ያፈልቃል። ብሎም የዘላለም ምልልስን በግልጽ ይናገራል።
"ኦ! ዞራስተር" አሉ እንስሳቶቹ "ሁሉም ነገር ይሄዳል፣ ሁሉም ነገር ተመልሶ ይመጣል፣ ለዘላለም የህልውና ጎማ ይሽከረከራል። ሁሉም ይሞታል፣ ሁሉም እንደገና ያብባል፣ የህይወት ቀለበት በንዲህ መልኩ ለዘላለም ይቀጥላል። ሁሉም ይሰበራል፣ ሁሉም እንደገና ይጋጠማል፣ ላለም እስከ ዘላለም አንድ አይነት የኅልውና ቤት ይገነባል። ሁሉም ይለያያል፣ ሁሉም ከሁሉ ጋር እንደገና ይገናኛል፣ ለዘለዓለም የኅልውና ቀለበት በራሱ ላይ እንዲህ ይሽከረከራል።"
ይህን በሰማ ጊዜ ዞራስተር የዘላለም ምልልስን ማስተማር የህይወቱ አላማ መሆኑን ተገነዘበ። ስለዚህም ከነበረበት ተራራ ወረደ።
ከዘላለም መመላለስ በተጨማሪ ኒሼ ስለ አዳዲስ ህግጋት/ዋጋወች ማውጣት በዚሁ ክፍል አጥብቆ አስተምሯል።
"በተሰባበሩና ግማሽ ድረስ በተጻፈባቸው ጽላቶች ተከብቤ ተቀምጨ እጠባበቃለሁ። መቼ ይሆን ጊዜየ የሚመጣው?"
ክፍል ፬
በክፍል 4፣ ዞራስተር ከትልልቅ ሰወች ጋር በመገናኘት እራሱን በኒህ ሰወች ይከባል፣ ምግብንም ከነሱ ጋር ይካፈላል፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሰወች፡ የግራና የቀኙ ንጉሶች፣ የአረጀው ምትሃተኛ፣ የሮማው ፓፓ፣ ፈቃደኛው ለማኝና ጥላው፣ ንጹህ አዕምሮ፣ በጣም ፉንጋው ሰው ናቸው። እያንዳንዱ ታላቅ ሰው እንግዲህ በአዕምሮው ትክክል ነው ብሎ የተቀበለው ነገር ትክክል ሳይሆን ተጣሞበት (አምላክ፣ እውነት፣ ልብ) ስላገኘ፣ ሆኖም ግን ከዚህ በመነሳት ውሳኔ ላይ መድረስ አቅቷቸው ተስፋ የቆረጡ ነበሩ። በዚህ ምክንያት ድሮ ይሰሩት የነበረውን ስራ መስራት አቅቷቸው የድሮው ስራቸው ተዋናይ/ገጸ ባህርይ ወደ መሆን የወረዱ ነበሩ። ለነዚህ ሰወች ሃዘን ሊገባው የነበረው ዞራስተር ከሃዘኑ ጋር ትንቅንቅ በመፍጠር ሃዘኑን ማሸነፍ እንዳለበት ያሳያል።
"የመጨረሻው ጥፋቴ ምን ይሆን?"
ከዚህ በኋላ ዞራስተር ወደ ራሱ አዕምሮ አተኮረ፣ ከትልቅ ድንጋይ ላይ ተቀምጦም አንሰላሰለ። በድንገት ተስተካክሎ ተቀመጠ፣ መለሰም፦
"ለታላላቆቹ ሰወች ከንፈር መምጠጥ! " በዚህ ጊዜ ፊቱ ወደ ንሐስ ተቀየረ
ከዚህ በኋላ በዚህ ክፍል ዞራስተር እንደ አዲስ ሰው ተቀየረ፣
"አንበሳውም መጥቷል፣ ልጆቸም ተቃርበዋል፣ ዞራስተርም በስሏል፣ ሰዓቴም ተቃርቧል፦ ጎሄ ቀደደ፣ ቀኔ ጀመረ፣ ተነሳ! ተነሳ! አንት ድንቅ ቀትር!"
እንዲህ በመናገር ዞራስተር ዋሻውን ለቆ ወጣ፣ ከድቅድቅ ተራራ መካከል እየተፈናጠቀች እንደምትወጣ የጠዋት ጸሓይ እያብረቀረቀ በጥንካሬ ተራመደ።
ከፍካሬ ዞራስተር የተወሰዱ ጥቅሶች
ህይወትን የምናፈቅር መኖርን ስለተለማመድን ሳይሆን ማፍቀርን ስለተለማመድን ነው።
በፍቅር ውስጥ ሁል ጊዜ ዕብደት አለ። በዕብደት ውስጥ ደግሞ ሁልጊዜ ምክንያት አለ።
አንቺ ታላቅ ኮከብ! ፍንትው ብለሽ የምታበሪላቸ ባይኖሩ ደስታሽ ምኑ ላይ ነበር?
መብረርን የሚማር ሰው መጀመሪያ መቆምን፣ ከዚያም መራመድን፣ ብሎም መሮጥንና ዛፍ መውጣትን እንዲሁም መደነስን መማር አለበት፣ አንድ ሰው ወደ መብረር መብረር አይችልም!
እውነትን መናገር - በጣም ጥቂት ሰወች ይችላሉ! ከነዚህ ከሚችሉት ግን የሚፈፅሙት የሉም`!
ደፋር፣ ደንታ የሌለው፣ ተሳዳቢ፣ ጸበኛ-- ጥበብ ከኛ እኒህን ትፈልጋለች፡ ሴት ናትና የምትወደውም ጦረኛን ብቻ ነው።
እራሱን የማያዝ መታዘዝ አለበት። ብዙወች እራሳቸውን ማዘዝ ይችላሉ፣ ነገር ግን ለራሳቸው ከመታዘዛቸው በፊት ብዙ ይጎላቸዋል!
ማህበረሰብ ተኩላውን አላምዶ ውሻ አደረገ። የሰው ልጅ ከሁሉም በላይ ለማዳ እንስሳ ነው!
አንድ ትውፊት አጀማመሩ በሩቅ የዘመን ጭጋግ እየተሸፈነ ከሄደ፣ አመሰራረቱም እየተምታታ ከመጣ - በክብር እያደገ ይሄዳል። ክብሩ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየጨመረ ይሄዳል። በመጨረሻ ትውፊት ቅዱስ ይሆንና በሰወች ዘንድ ድንቅ ይሆናል።
ሰው በንዴት አይገልም፣ በሳቅ እንጂ።
በቁመና ለማደግ፣ ወደብርሃንም ለመጠጋት በተፈለገ ጊዜ፣ ስርን ወደ መሬት መላክ ያስፈልጋል፣ ወደ ድቅድቅ ጨለማው፣ ወደ ጥልቁ - ወደ መጥፎው።
እውነተኛ ወንድ ሁለት ነገር ይፈልጋል፡ አደጋና ጨዋታ። ለዚያ ሲልም ሴትን ይፈልጋል፣ ከሁሉ በላይ አደገኛ የሆነች መጫወቻ።
"የታላላቆቹ ተራሮች አመጣት ከየት ይሆን?" ብየ ጠይኩ። ከባህር እንደመጡ ደረስኩበት፣ ማስረጃውም በአለቶቻቸውና በከፍተኛ ገጽታቸው ተጽፎ ይገኛል። ታላላቅ ከፍታወች የሚመጡት ከታላላቅ ጥልቀቶች ነው።
ነጻ ከምን? ለዞራስተር ደንታ ይሰጠው ይመስል! ይልቁኑ ብሩህ አይኖችህ እንዲህ ይበሉ፡ ነጻ ምን ለማድረግ?
ሳንደንስበት ያለፈን ቀን እንደጠፋ ቀን መቁጥር ይገባል። እንዲሁ በሳቅ ያልታጀበን እውነት ውሸት ማለት ይገባል።
መተኛት ቀላል ጥበብ አይደለም፡ ለዚህ ሲባል ቀኑን ሙሉ መንቃት ግድ ይላል።
መደብ :ፍልስፍና
መደብ :ኒሺ
ሥነ ጽሁፍ
|
36076
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%88%AC%E1%89%A4%E1%89%B3
|
ትሬቤታ
|
ትሬቤታ በጌስታ ትሬቬሮሩም ዘንድ የትሪር ከተማ (በአሁኑ ጀርመን) አፈታሪዊ መስራች ነበር። የአሦር ንጉሥ ኒኑስ ልጅ እንደ ነበር ኒኑስ ንግሥቱን ሴሚራሚስን ሳያግባ በሆነችው ሚሥት እንደ ተወለደ ተጻፈ። የአባቱ ንግሥት ሴሚራሚስ ጠላችውና በኋላ መንግሥቱን በያዘች ጊዜ ትሬቤታ ከአሦር ወጥቶ ወደ አውሮጳ ሔደ። ከጊዜ በኋላ ከሠፈረኞች ጋር በትሪር ተቀመጠ።
ዮሐንስ አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ግን ትሬቤታ (ትራይበር ወይም ትሬቬር) የኒኑስ ልጅ ሳይሆን በእውነት የጀርመን 2ኛው ንጉሥ የማኑስ ልጅ ነበረ። አቬንቲኑስ እንዳለው ይህ ትሬቤታ ደግሞ ከተሞች በመትዝና ስትራዝቡርግ (አሁን በፈረንሳይ)፣ ማይንጽ፣ ስፓየርና ቩርምዝ (በጀርመን) እና ባዝል (በስዊስ) መሠረተ። ይህ ምናልባት 2213 ዓክልበ. ግድም ይሆን ነበር።
የጀርመን አፈ ታሪክ
|
44875
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%89%B3%E1%8A%95%E1%8B%AB%20%E1%88%95%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8B%8D%E1%89%85%E1%8B%AB%E1%8A%96%E1%88%B5%20%E1%8C%8D%E1%8B%9B%E1%89%B5
|
የብሪታንያ ሕንድ ውቅያኖስ ግዛት
|
የብሪታንያ ሕንድ ውቅያኖስ ግዛት ወይም ቻጎስ ደሴቶች የብሪታኒያ ባህር ማዶ ግዛት ሲሆን በታንዛኒያ እና እንዶኔዝያ መሀል ይገኛል። ግዛቱ ስድስት አቶሎች // ሲኖሩት ከአንድ ሺህ በላይ የሆኑ ትናንሽ ደሴቶችን ያጠቃልላል። በአጠቃላይ የመሬት ስፋቱ ወደ 60 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
ከደሴቶቹ ሁሉ ትልቁና ከሁሉም ደቡባዊ የሆነው ዲዬጎ ጋርሲያ ነው። በዚህ ደሴት ላይ የአሜሪካ እና ብሪታኒያ የሚጋሩት የውትድርና ተቋም አለ። በ1960 እና 1970ዎቹ እ.ኤ.አ. በደሴቱ ላይ ይኖሩ የነበሩት ቻጎሳዊዎች በግዳጅ ከተፈናቀሉ በኋላ በአሁኑ ጊዜ በደሴቱ ላይ የሚገኙት ወደ አራት ሺህ የሚሆኑ የአሜሪካና ብሪታኒያ ሰራተኞች ብቻ ናቸው።
ዩናይትድ ኪንግደም
|
50491
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%8D%8B%E1%88%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5
|
አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ
|
አቡነ እስትንፋስ ክርስቶስ የስማቸው ትርጓሜ የክርስቶስ፣ የአብ ፣ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ ማለት ነው ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፊታቸው ላይ እፍ ብሎ ጸጋውን፣ በረከቱን ስላሳደረባቸው በዚህ ስም ይጠራሉ ፡፡ የጻድቁ፣ የአባታቸው ስም መልአከ ምክሩ ሲሆን ፤ የእናታቸው ወለተ ማርያም ይባላሉ ፡፡
የትውልድ ቦታቸው በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ዐወን ዓባይ የተባለ አካባቢ ነው ፡፡ የተፀነሱት ሚያዝያ ፰፤ የተወለዱት ደግሞ ታኅሣሥ ፰ ቀን ነው ፡፡
የሕይወት ታሪካቸው
በተወለዱ ዕለት በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ ‹‹ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ›› በማለት እግዚአብሔርን አመሰግነዋል፡፡ የሕፃናትን አንደበት ለሚያናግሩ፣ ለሥላሴ እና ለእመቤታችን እንደዚሁም ለክርስቶስ መስቀል ዘጠኝ ጊዜ ሰግደዋል፡፡ በልጅነታቸው፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትገለጽላቸው ነበር፡፡ ያደጉትም የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል እየጠበቃቸው ነው፡፡
ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜም የመጻሕፍት ዂሉ ርእስ የሚኾን ፊደልንና የሐዋርያው ዮሐንስን መልእክት ደብረ ድባ በሚባል ቦታ ከመምህር ኪራኮስ ተምረዋል፡፡ የሐዋርያትን ሥራ፣ የቅዱስ ጳውሎስን መልእክት፣ የዳዊትን መዝሙር፣ እንደዚሁም ትርጓሜ መጻሕፍትን ተምረዋል፡፡ ከዚህ በኋላ በዘመኑ ከነበሩት ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የዲቁና መዓርግ ተቀበሉ፡፡ ከዚያም በሐይቅ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳም መነኰሱ፡፡ ከዚያም ወደ ሕንጻ ደብረ ድባ ሔደው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት፣ የገዳማት አለቃ፣ የመነኮሳት አባት ከሚኾን ከአባ ሙሴ መዓርገ ቅስና፣ ቍምስና እና ኤጲስ ቆጶስነት በቅደም ተከተል ተቀብለዋል፡፡
ተጋድሎዋቸውና ታመራቸው
አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ፣ ዐቢይ ጾምን ዐርባ ሌሊትና ዐርባ ቀን እኽልን ውኃ ሳይቀምሱ ይጾሙ ነበር፡፡ እግሮቻቸው እስኪያብጡ ድረስ ቆመው ይጸልዩ ነበር፡፡ ለሽፋሽፍቶቻቸውም ዕረፍትን አይሰጡአቸውም ነበር፡፡
በአንድ ወቅት ወደ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ገዳም ሲሔዱ ወደ ገዳሙ ለመግባት ሐይቁን የሚያሻግራቸው ቢያጡ ተንበርክከው ሲጸልዩ በቅዱስ ሚካኤል እጅ ደንገል (ታንኳ) ቀርቦላቸው ሐይቁን ተሻግረዋል፡፡ ዘጠኝ ዓመት ዓባይ ባሕር ውስጥ በራሳቸው ተዘቅዝቀው በመቆም ለኢትዮጵያ ሲጸልዩ ከቆዩ በኋላ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እርሳቸው መጥቶ ‹‹ከመነኮሳት ዂሉ ብልጫ ያለህ ወዳጄ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሆይ፥ ኢትዮጵያን ምሬልሃለሁና ከዚህ ባሕር ውጣ›› ብሏቸዋል፡፡ ከዚያም ማረፊያቸው ወደ ኾነች ዳውንት (ደብረ አስጋጅ) በመመለስ ዐሥራ ሰባት ገዳማትን መሥርተዋል፡፡
ወደ ደብረ ዳሞ በሔዱ ጊዜም በትእምርተ መስቀል አማትበው ያለ ገመድ ከደብረ ዳሞ ተራራ ላይ በመውጣት ከአቡነ አረጋዊ ጋር (ከተሰወሩበት ቦት መጥተው) ተገናኝተዋል፡፡
በየገዳማቱ ሲዘዋወሩ ከሞላ ውኃ በደረሱ ጊዜ በመስቀል ምልክት አማትበው በእግራቸው እንደ ደረቅ መሬት እየረገጡ ይሻገሩ ነበር፡፡ አምስት አንበሶችና አምስት ነብሮች ይከተሏቸው ነበር፤ እነዚያም አንበሶችና ነብሮች የሚመገቡትን ባጡ ጊዜ ድንጋዩን ባርከው ሥጋ ያደረጉላቸው ነበር እነሱም ያንን ይመገቡ ነበር፡፡
የትግራይን አድባራትና ገዳማትን ለመጐብኘት ወደ ቅዱስ ያሬድ ደብር ሲደርሱ እመቤታችን ከቅዱስ ያሬድ (ከብሔረ ሕያዋን መጥቶ) እና ከልጅዋ ጋር ወደ እርሳቸው መጥታ ብዙ ተአምራትን አድርጋላቸዋለች፤ ከቅዱስ ያሬድም ተምረዋል፤ ቡራኬ ተቀብለዋል፡፡
የመጨረሻዎቻቸው ጊዜያት
የጻድቁ የዕረፍታቸው ቀን በደረሰ ጊዜ እንደ ነጋሪት ቃልና እንደ ነጎድጓድ ያለ ድምፅ በሰማይ ተሰማ፤ እንደ ፀሐይ እና እንደ ጨረቃ እንደ ከዋክብት የሚያበሩ የተለያዩ መብራቶች ታዩ፡፡ መሬትም አራት ጊዜ ተንቀጠቀጠች፡፡ ተራሮችና ኮረብቶች እጅግ ተነዋወጡ፡፡ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በምትለይበት ሰዓት እንደ መብረቅ የሚጮኽ ታላቅ ድምፅ ከሰማይ ተሰማ፡፡ ያን ጊዜ ሰው ዂሉ፣ እንስሳት፣ አራዊት፣ ዛፎችና ቅጠሎች፣ ተራሮች፣ ኮረብቶች፣ ወፎችም በየወገናቸው አለቀሱ፡፡ ፀሐይና ጨረቃ ጨለሙ፤ ከዋክብትም ረገፉ፡፡
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በታላቅ ግርማ፣ በአንድነትና በሦስትነት እየተመሰገኑ መጡ፡፡ ኪሩቤል፣ ሱራፌል ከነማዕጥንታቸው፣ ዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላእክት፣ ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት፣ ዐሥራ አምስቱ ነቢያት፣ ሰማዕታት ከቅዱስ እስጢፋኖስ እስከ ተፈጻሜተ ሰማዕት ሊቀ ጳጳስ ዼጥሮስ ድረስ ያሉት፣ ቅዱሳን መነኮሳት ከአባታቸው ከእንጦንስ ጋር መጡ ፡፡ የሰማዕታት እናታቸው፣ የመነኮሳትና የደናግል አክሊላቸው፣ ክብራቸው፣ መመኪያቸው፣ የሐዋርያት ስብከታቸው፣ የነቢያት ትንቢታቸው፣ የመላእክት እኅታቸው፣ የኃጥኣን ተስፋቸው፣ የፍጥረት ሁሉ አማላጃቸው፣ የምሕረት እናት፣ ወላዲተ አምላክ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ደናግላንን አስከትላ መጣች፡፡
ጻድቁ አባታችን ከጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ኪዳን ከተቀበሉ በኋላ ለዚህ ክብር ያበቃቸውን እግዚአብሔርን አመስግነው በሰላም ዐረፉ፡፡ ዕረፍታቸውም ሚያዚያ ዘጠኝ ቀን ሲኾን፣ ያረፉበት ቦታም ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ከተማ ደብረ አስጋጅ ገዳም ነው፡፡
ከተቀበሉት ቃልኪዳን
አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ከጌታችን ከመድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከተቀበሉት ቃል ኪዳን ጥቂቱ
ዝክራቸውን የዘከረ፣ መታሰቢያቸውን ያደረገ፣ ስማቸውን የጠራ፣ ገድላቸውን የጻፈ፣ ያጻፈ፣ ያነበበ፣ የተረጐመ፣ የሰማ፤ በፍጹም ልቡና ‹‹አምላከ እስትንፋሰ ክርስቶስ (የእስትንፋሰ ክርስቶስ አምላክ) ኀጢአቴን ይቅር በለኝ›› ብሎ የጸለየ ስሙ በሕይወት መጽሐፍ ይጻፍለታል፡፡
ለቤተ ክርስቲያናቸው መባዕ፣ ስንዴ፣ ዘይት፣ ዕጣን፣ ጧፍ የሰጠ ኀጢአቱ ይደመሰስለታል፤ በገነት፣ በመንግሥተ ሰማያት በደስታ ይኖራል፡፡
በስማቸው የተራቆተውን ያለበሰ፣ የተራበውን ያበላ፣ ያዘነውን ያረጋጋ፣ በመታሰበያቸው ዕለት ለአገልግሎት የሚፈለገውን መልካሙን ነገር ያደረገ ኀጢአቱ ይሰረይለታል፡፡
በየዓመቱ ሚያዚያ ፱ ቀን እና በየወሩ የዕረፍታቸውን መታሰቢያ በዓል ያከበረ፣ ዝክራቸውን የዘከረ ሰማያዊ ክብር ያገኛል፡፡ በስማቸው የጽዋ ማኅበር የሚጠጡ ሰዎች ቢኖሩ በመካከላቸው የጻድቁ አምላክ ይገኛል፡፡
ዝክራቸውን የዘከሩ፣ መታሰቢያቸውን ያደረጉ፣ በስማቸው የተማጸኑ፣ በገድላቸው የተሻሹ፣ በጠበላቸው የተጠመቁና የጠጡ መካኖች ልጅ ይወልዳሉ፡፡
ችግር ደርሶበት ስማቸውን የጠራ፣ ወንድ ወይም ሴት ልጁን በስማቸው የሰየመ፣ በበዓላቸው ቀን ቁራሽ እንጀራና ቀዝቃዛ ውኃ ለነዳያን የሰጠ ኀጢአቱ ይሰረይለታል ፡፡
ካደረጉአቸው ተአምራት መካከል ከፊሉ
ከደቀ መዝሙራቸው ከልብሰ ክርስቶስ ጋር በጎዳና ሲሔዱ የደረቀ የሰው አጥንት አግኝተው ፈጽሞ ወደ እግዚአብሔር ሲለምኑ ያን ጊዜ በጸሎታቸው ኃይል ያ የሞተውና የደረቀው አጥንት ነፍስ ዘርቶ ተነሥቷል፡፡
የቀትር ጋኔን ለክፏት ልቧን ሰውሮአት የአገኘችውን ሰው እና እንስሳ በጥርሷ ትነክስ የነበረች አንዲት ሴት ሕመሟ ጸንቶባት ሞታ ሰዎች ሊቀብሯት ሲሉ የእስትንፋሰ ክርስቶስን መስቀልና መታጠቂያውን በአስከሬኑ ላይ ሲያስቀምጡት በእግዚአብሔር ኃይል ተነሥታለች፡፡
አባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ በብርሃን ሠረገላ ወደ ሰማይ ሲያርጉ ዓይኑ የጠፋ፣ እግሮቹ ልምሾ የኾኑ ሰው ዐይቷቸው ‹‹አባቴ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሆይ፥ በጸሎትዎ ፈውሱኝ›› ብሎ ተማጸናቸው፡፡ አባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስም ያንን ሰው አዝነውለት በእጃቸው ያለውን መሐረብ ወረወሩለት፡፡ በዚያን ጊዜ ልምሾ የነበሩ እግሮቹ ዳኑ፤ ዓይኑም በራለት፡፡
ስንዴ ዘርተው፣ ወይን፣ ጽድንም፣ ወይራን፣ ግራርንም ተክለው በአንዲት ቀን ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ስንዴውን ለመሥዋዕት፣ ወይኑን ለቍርባን ዕለቱን በተአምራት አድርሰዋቸዋል ፡፡
ካረፉ በኋላ (በዐጸደ ነፍስ) ካደረጉአቸው ተአምራት መካከል ጥቂቶቹ
በልጃቸው ዐይነ ሥውር መኾን ተጨንቀው የነበሩ አንዲት እናት እስትንፋሰ ክርስቶስ ልጃቸውን ቢፈውሱላቸው እንደሚመነኵሱ ስእለት ተስለው ጠበሉን ሲያስጠምቁት የልጃቸው ዐይኑ በራለት፡፡ ኾኖም ግን ተስለው የነበረውን ምንኵስና እንዳያደርጉ ዘመዶቻቸው ስለ ከለከሏቸው ልጃቸው ተመልሶ ዐይነ ሥውር ኾኗል፡፡
ወለተ ማርያም የተባሉ እናት ትዳር መሥርተው ለዐሥራ ሁለት ዓመታት ልጅ ሳይወልዱ ሲኖሩ የጻድቁን ገድል አዝለው በስማቸው ስም ቢማጸኑ ልጅ ለመውለድ በቅተዋል፡፡ ሊበተን የነበረውም ትዳራቸውም ተቃንቶላቸዋል፡፡ ከዚህም ባሻገር በጻድቁ አማላጅነት ከጡት ካንሰር በሽታ እንደ ተፈወሱ፣ ጤንነታቸው እንደ ተመለሰላቸው እኒህ እናት ምስክርነት ሰጥተዋል፡፡
የጻድቁ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስን በዓል ይዘክሩ የነበሩ ሰዎች ላም አካለ ጎደሎ ጥጃ ትወልዳለች፡፡ ከቤተሰቡ መካከል በእምነቷ ጠንካራ የነበረችው እኅታቸው ጥጃዋን በእስትንፋሰ ክርስቶስ ገድል ብታሻት በእግሯ ቆማ ሔዳለች፡፡ የእናቷንም ጡት ተንቀሳቅሳ ለመጥባት ችላለች፡፡
ለአምስት ዓመታት ሆዱ አብጦ የነበረ አንድ ዲያቆን የጻድቁ ገድል የተደገመበትን ጠበል ሲጠጣ ከሕመሙ ተፈውሷል፡፡
ወደ ደብሩ ለመሄድ
በአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ስም እየተማጸኑ በገድላቸው በመጸለይና ሰውነታቸውን በማሻሸት፣ እንደዚሁም በገዳማቸው በሚገኘው በጠበላቸው በመጠመቅ፣ በእምነታቸው በመቀባት ብዙ ምእመናን አሁንም ከሕመማቸው እየተፈወሱ ናቸው፡፡ የጻድቁ ገዳም (ደብረ አስጋጅ) በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ዳውንት ከተማ አካባቢ ይገኛል፡፡
በረከት ለመቀበል ወደ ገዳሙ ለመሔድ ከወልድያ እስከ ዳውንት በመኪና የስምንት ሰዓታት መንገድ ይወስዳል፡፡ ከዳውንት ከተማ ወደ ገዳሙ አቅራቢያ የሚያደርሱ አነስተኛ ተሸከርካሪዎችም ይገኛሉ፡፡ ወደ ገዳሙ ለመግባት ለጠነከሩ የአንድ ሰዓት ያህል የእግር ጕዞ ይኖረዋል፡፡ የጻድቁ በዓለ ዕረፍት በሚከበርበት ዕለት (ሚያዝያ ዘጠኝ ቀን) ከወልድያ እስከ ገዳሙ የሚያደርሱ መጓጓዣዎች ስለሚገኙ ሕዝበ ክርስቲያኑ ወደ ገዳሙ በመሔድ ከበረከቱ ተሳታፊ እንዲኾኑ ገዳሙ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የጻድቁ ጸሎታቸው ፣ በረከታቸውና አማላጅነታቸው ከዂላችን ጋር ይኹን ፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፡፡
የበለጠ ለመረዳት እዚህ ላይ ይጫኑ
|
45555
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%86%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%89%AB%E1%88%8D%20%E1%8B%8D%E1%88%8D
|
የሆር-ለቫል ውል
|
የሆር ላቫል ውል በ 1935 ታህሣስ ወር ላይ በብሪታንያ የውጪ ጉዳይ ፀሃፊ በነበረው ሣሙኤል ሆር እና በፈረንሣይ ጠቅላይ ሚኒስተር ፒየር ላቫል ተዘጋጅቶ ቀረበ። የዚህ ውል አላማው በጊዜው የነበረውን ኢጣሊዮ-አቢሢኒያ ጦርነት ለመደምደምና በ1896 በተደረገው ጦርነት ተዋርዶ የተሸነፈውን አቢሲንያን በመክፈል ለመቀበል ነበረ።
የጣሊያን አምባገነን መሪ የነበረው ቤኒቶ ሙሶሊኒ አላማ የነበረው ግን አቢሲንያን ነጻ አድርጎ በጣልያን መንደር ግዛት ስር ማድረግ ነበረ። ይህ የቤኒቶ ሞሶሎኒ ሀሳብ ግን በብሪቴን እና ፈረንሳይ ላይ ጥላች ያለው አሰተሣሠብን አስነሳ። ቢሆንም ግን ይህ ጥላቻ የተሞላበት አሰተሣሠብ ለውጥ ማምጣት አልቻለም ነበር ሆኖም ለውጥ ማምጣት ያልቻሉት ብሪቴን እና ፈረንሳይ ጣሊያንን ከእነሱ ጋር በአዶልፍ ሂትለር ምኞት እና ፍላጎት ላይ እንደገና ከእነሱ ጋር እንድትተባበር ቢፈልጉም ከዚህ በላይ ግን ሞሦሎኒ በጣርነቱ ጌዜ ጀነራሉ ማርሻል ከሚሊኦ ደካማ አፈፃፀም እና ያልተጠበቀው የአቢሲኒያዎች የመካከል ብቃት ምክኒያት የተነሣ ሞሦሎኒ የአቢሲኒያ ጦርነት መደምደም ፈለገ።
ይህ ውል በለንደን የሚገኘው የጣሊያን አምባሣደር የሆነው ዲኖ ግራንዲ እና ቆሚ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ፀሀፊ የነበረው ሮበርት ቫንስታርት የተደረገ ድርድር ወይም ስምምነት ነበር። የቫንስታርት ጭንቀት ግን የነበረው የብሪቲሽ የመከላከል ድክመት እና በ[[ሜዲትራኔያን፤ ግብፅ እና መካከለኛ ምሥራቅ ላይ የነበረው ቦታ ነበር ፍርሃቱ የነበረው ደግሞ ናዚ ጀርመን ነበረች።
ከውሉ ውስጥ ጣሊያን የኦጋዴንን እና የትግራይን የቀረበውን ክፍል ለማግኘት እና ኢኮኖሚካል ተሠሚነቱን ለአቢሲንያ ደቡባዊ ክፍል እንዳለ ማስፋት እና ወደ በሀሩ ለመሄድ ዋስትና ያለው መተላለፊያ አሠብ ላይ እንዲያገኙ ነበር። ሞሦሎኒ ለመስማማት ዝግጁ ሆኖ እንደል ለህዝብ ይፋ ለማውጣት ግን ዘገይቶ ነበር።
ስምምነቱ በብሪቴን ውስጥ ትልቅ ንቅናቄን በተቋሚዎች ላይ አሰከተለ ታህሳስ 10 ላይ ተቋሚ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ድርጅት ጥያቄ አነሣ ጋዜጣው ዘገባ እውነት ከሆነ መንግስት የማህበር መምሪያ እያፈረሰ ድጋፍ እያሠጣ ነው በማለት በተካሄደው ምርጫ ላይ ለማሸነፍ ችለዋል።
ዋቢ ምንጮች
የኢትዮጵያ ታሪክ
|
51363
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%93%E1%88%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95
|
ፓስዋን
|
ፓስዋኖች ከምስራቅ ህንድ የመጡ “ጌህሎት ራጁት” ማህበረሰብ ናቸው።ዱሳድ ተብሎም የሚታወቀው ፓስዋን ከምስራቅ ህንድ የመጣ የዳሊት ማህበረሰብ ነው ፡ እነሱ የሚገኙት በዋነኝነት በቢሃር ፣ ኡታር ፕራዴሽ እና ጃሀርሃንድ ግዛቶች ውስጥ ነው ፡ የኡርዱ ቃል ፓስዋን ማለት የሰውነት ጠባቂ ወይም “የሚከላከል” ማለት ነው ፡ የቃሉ አመጣጥ በማኅበረሰቡ እምነት መሠረት በብሪታንያ ምስራቅ ህንድ ኩባንያ ትዕዛዝ የቤንጋል ናዋብ ሲራጅ-ኡዱላህ ላይ በተደረገው ውጊያ ላይ ተሳትፎን የሚይዝ ሲሆን ከዚያ በኋላ በሾውዳርስ እና የ ለ የሚይዝበት ቀረጥ ሰብሳቢው . ደፋርነታቸውን ለማረጋገጥ በእሳት ላይ መራመድ ያሉ የተወሰኑ የአምልኮ ሥርዓቶችን ይከተላሉ ፡፡
ሥር-ነክ ጥናት
በማኅበራዊ ሁኔታቸው ውስጥ መሻትን ለመፈለግ ፓስዋውያን መገኛቸውን ከብዙ ሰዎች እና ገጸ-ባህሪ ገጸ-ባሕሪያት ይናገራሉ ፡፡ አንዳንዶች እነርሱ የመነጨው ብለው ያምናሉ , ከሰው በላይ እና ውስጥ ፕላኔቶች አንዱ የሂንዱ ሌሎች ያላቸውን ምንጫቸው ይናገራሉ አፈ , ወደ አንዱ አለቃ. "" ከ ምንጭ በተመለከተ የይገባኛል ደግሞ አንዳንድ በማድረግ የማያቋርጥ ነው እነርሱ ግን ጋር ተያይዞ ዘንድ እንደ ምን እንደ ሌሎች የበታች አድርጎ እነዚህ ሰዎች ቢነሱም መመልከት
እንዲሁም በአንዳንድ ቡሚሃርስስ በሁለት የተለያዩ ተዋንያን ወንዶች እና ሴቶች መካከል የመስቀል ጋብቻ ዘሮች እንደሆኑ ተከራክሯል ፡፡ ሆኖም የፓስዋን ማህበረሰብ እነዚህን ፅንሰ-ሀሳቦች ውድቅ አድርጎ ‹ዱዳድ› የሚለው ስም መነሻው በዱሳድ ነው የሚል ሲሆን ይህም ትርጉሙ “ለመሸነፍ አስቸጋሪ ነው” ማለት ነው ፡፡
የማይዳሰሱ ማህበረሰብ እንደሆኑ ተደርገው ተቆጥረዋል ፡ በቢሃር ውስጥ እነሱ በዋነኝነት መሬት አልባ ፣ የግብርና ሠራተኞች እና በታሪክ ውስጥ የመንደሩ ጠባቂዎች እና መልእክተኞች ነበሩ ፡ ከ 1900 በፊትም በተለይም በዩታር ፕራዴሽ እና በቢሃር ውስጥ አሳማዎችን ወደ ኋላ ይደግፉ ነበር ፡ ፓስዋንስ ሙስሊሞችን ለመቃወም እንደ ስትራቴጂ በመጥቀስ አሳማዎችን የማሳደግ ሥራ ይከላከላሉ ፡ እነሱ እራሳቸውን ያረጋግጣሉ ፣ የፓስዋን ሴት ልጆች ከሙስሊሞች ለመጠበቅ ሲሉ ከአሳማ አጥንቶች የተሰሩ ክታቦችን ይለብሱ ነበር እንዲሁም አሳማዎችን በአሳማዎች በመጥላት አሳማቸውን በራቸው ላይ ያደርጉ ነበር ፡፡ ጀምሮ መካከል ራጃስታን እንዲሁም የሚፈለግ የዱር አሳማዎች እንደ ይህንን እውነታ እውነታ ቈጠራ በዚህ ስራ ለመከላከል በእነሱ በኩል ደግሞ ጥቅም ላይ ነው ያደገው መሆኑን መጨረሻ በኋላ ሥርዓት, ወደ ከእጅ ማቅረብ አልቻለም ጠባቂዎች ሆነው በማገልገል ያለውን ባህላዊ ወረራ እነሱን
የ ከታሪክ የማርሻል በማሳደድ ጋር ተያይዘው ተደርጓል በ ፈንታ ተዋጋ እና ብዙ የምስራቅ ሕንድ ኩባንያ በ ቤንጋል ጦር በ 18 ኛው መቶ ዘመን. የ ህንድ 2011 የሕዝብ ቆጠራ ኡታር ፕራዴሽ ለ ሆኖ ሊመደብ ነው ይህም ህዝብ, አሳየኝ የተያዘለት ካስት 230.593 መሆን እንደ. ይኸው የሕዝብ ቆጠራ በቢሃር ውስጥ 4,945,165 ህዝብ ያሳያል።
የ ያለው ባሕላዊ ጀግና ነው . በፓስዋን ባህላዊ ታሪክ ውስጥ የቻውሃርማል እና ረሻማ ተረት የታወቀ ነው ፡፡ , ኃይለኛ ሴት ልጅ ባለንብረቱ, የአባቷን ፍላጎት ላይ ሊያገባት ያባብላል አሉ. በመጨረሻም በእነርሱ ላይ ማህበረሰብ ድል በሚያመለክተው የሚወደው አባትና ሽንፈቶችን እሱን እስኪያጋጥሙን ከጨቋኞች. ወደ ተረት ሌሎች ስሪቶች በአንድ ውስጥ የተወለደው በመናገር ይህን ኃይልን መልእክት ውድቅ ሚስቱ ሆኖ የተወለደው ሳለ ቀደም ልደት ውስጥ ቤተሰብ.
ከኩሃርማል ባባ በስተቀር የተወሰኑ ዱሳድ እንዲሁ ጋሪያሪያ ባባን ያመልካሉ ፡፡ ይህ የቃል ጀግና እንደ የቃል ወጎቻቸው በሕንድ ውስጥ የሙጋልን አገዛዝ ዘመናዊ ነው ፡ ወደ መሠረት አንድ ፈረስ ለመንዳት ጥቅም እንዲሁም የራሱን ነገር ግን ደግሞ በሌላ ብቻ የተጠበቁ ሂንዱዎች ደግሞ ጨምሮ ወታደሮች እና በኃይል ውይይቶችን ተቋቁማ ከ እስልምና . ባባ መንደሩ ዳርቻ በሚገኘው ቤቱ ፊት ለፊት የአሳማውን ጭንቅላት ይቀብረው ነበር ፡፡ አሳማዎች ለሙስሊሞች የተፀየፉ በመሆናቸው መንደሩን በብዛት ሙስሊም ከሆኑት የሙጋል ወታደሮች ወረራ ይጠብቀዋል ፡፡
ታደርጋለች ጀመረ በቀዳሚ ግምገማዎች ላይ አንድ በጣም. ስም ብዙ ለውጦች ውስጥ የጥንት ዘመናት እንደ ቤተሰብ ስሞች ነበሩ ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን እነዲሆን በታሪክ. ነበር ማን ስለጀመሩ ቅድሚያ የሚሰጡዋቸውን ስለጀመሩ ቅድሚያ አሁን እና ለአባቱም . ሕዝብ ማህበር ነበሩ የታዘዘ የተለያዩ ስእሎች እንደ ቅር, አርክቴክቸር እና ቤተመቅደስ ህንፃ.
በውጤቱም, ሕዝብ ወደ ሌሎች የዓለማችን ክፍሎች እና የኤኮኖሚ ሁኔታ ነው እነዚያ ስለጀመሩ ቅድሚያ አለው
የቤተሰብ አባላት በይፋ የሚሰጡዋቸውን በዓሇም ዘሪያ በመላ ታሪክ የሚሰጡዋቸውን የሚሰጡዋቸውን አዲስ ቋንቋ ባህል እና የማህበረሰብ ግብይት ብዙ ተጨማሪ ስለጀመሩ ስም.
|
37177
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8E%E1%8C%88%E1%88%AB
|
ፎገራ
|
ፎገራ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ወረዳ ሲሆን፣ የወረዳው አስተዳደር ማዕከል ወረታ ይሰኛል። በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ ታዋቂ ትናንሽ ከተሞች ውስጥ አመድ በር እና አውራአምባ ይገኛሉ።
ጉማራ እና ርብ ወንዝ ይህን ክፍል ሲያካልሉት ለጣና ሐይቅ ያለው ቅርበት ደግሞ የውሃ ሃብቱን ያጎላዋል። 490 ስኩየር ኪ.ሜ. እሚያክለው የዚህ ወረዳ መሬት በየአመቱ በጣና ሐይቅ ሙላት ምክንያት የጎርፍ ተጠቂ ነው። ጤፍ፣ ማሽላ፣ ዳጉሳ፣ ጥጥ፣ ሰሊጥ ዋናዎቹ የዚህ ወረዳ ምርቶች ናቸው። የፎገራ ላም ለየት ያለ የላም ዝርያ ዓይነት ሲሆን በግዙፍነቱና በከፍተኛ የወተት ምርቱ ይታወቃል። ሆኖም በበጋ ወራት ከከምከም እና ደራ ወረዳዎች ላሞች ወደዚህ ወረዳ ለግጦሽ ስለሚመጡ የዚህ ዝርያ ላም በመዳቀል ኅልውናው አስጊ ሆኗል።
ፎገራ የአለቃ ገብረሃና የትውልድ ቦታ በመሆኑም ይታዎቃል።
የሕዝብ ስብጥር
የኢትዮጵያ ወረዳዎች
|
9597
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%89%B5%20%E1%8A%A8
|
ተረት ከ
|
ከህጻን ጋር አትብላ ድንች ድንቹን ይለቅምብሀል
ከልብ ካለቀሱ ነጻ ምርጫ ይካሄዳል
ከልብ ካለቀሱ እንባ አይገድም
ከልጅ አትጫወት ንፍጥ ይለቀልቅሀል
ከልጅ ጋር አትጫወት ይወጋሀል በእንጨት
ከልጅ ጋር አትጫወት አይንህን ያወጣዋል በእንጨት
ከመሞት መሰንበት
ከመሸም ጋዝ አለ
ከመቶ ሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት
ከመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል
ከመደብደብ ይሻላል ማደብ
ከማትረባ ጉልበት በህግ አምላክ ይሻላል
ከማን ጋር እንደምትውል ንገረኝ አንተ ማን እንደሆንክ እነግርሀለሁ
ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል
ከማያውቁት መልአክ የሚያውቁት ስይጣን ይሻላል
ከማይረባ ቁርስ የጠዋት ጸሃይ ይሻላል
ከሜዳ ወዲያ ፈረስ ካርባ ወዲያ ቄስ
ከምኔው ሞትሽና አፈር አፈር ሸተትሽ
ከምድር ውስጥ ልቃቂት አይወጣም
ከሞኝ ደጃፍ ሞፈር ይቆረጣል
ከራስ በላይ ነፋስ
ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ታጥቦ ጭቃ
ከሰው ቀለብላባ ከመሬት ገብጋባ
ከሰው ክፉ ደባል ከጭነት ክፉ አላል
ከሰጠሽ ስጪኝ ካልፈለግሽ ፈግጪው ተቀምጠሽበት ከምትደፈጥጪው
ከቁራ ጋር የዋለች እርግብ ላባዋ ባይጠቁርም ውስጧ ጠቁሮ ትመለሳለች
ከቁርባን ውጭ ክርስትና
ከቁንጫ መላላጫ ያወጣል
ከበሉ አይቀር እንክት ከገሙ አይቀር ጥንብት
ከበሮ በሰው ላይ ታምሪያለሽ ሲይዙሽ ታደናግሪያለሽ
ከበሮ በሰው እጅ ታምር ሲይዙዋት ታደናገር
ከባለቤቱ (በላይ) ያወቀ ቡዳ ነው
ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ማይክሮዌቭ አበድሪኝ
ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ
ከባልሽ ጋር ሁኚ ቢሏት የተለመነች መሰላት
ከባቄላ አይጠፋም ዲቃላ
ከባእድ የጠጡት ኮሶ ይወጣል ደም ጎርሶ
ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል
ከነገረኛ ሰው ስንቅ አይደባልቁም
ከነገሩ ጾም እደሩ
ከነገሩ ጾም ይደሩ
ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ በጣም ይጣፍጣል
ከናትዋ ልጅዋ ትብስ ባቄላ አሮባት እጅዋን ትልስ
ከኔ ከወሰድሽው ተቀምጠሽ ልበሽው
ከወንድም ደረቅ ከወጥ መረቅ
ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም
ከጠጅ ወዲያ አስካሪ ከባለቤት ወዲያ መስካሪ
ከኛ ወዲያ ጎራሽ እህል አበላሽ
ከኛ ወዲያ ፉጨት አፍ ለማሞጥሞጥ
ከአህያ የዋለች ሳር መጋጥ ትማራለች
ከአህያ የዋለች ጊደር ለከፋ ጀመረች
ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች
ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች
ከአማት መኖር መጋማት
ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጽ ይሆናል
ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ
ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል
ከአፈርኩ አይመልሰኝ
ከአፍ የወጣ አፋፍ
ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል
ከዘላለም ፈስ ያንድ ቀን ቅዘን ይሻላል
ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጡ
ከዝንጀሮ ቆንጆ አንዷ ውድድሩን አሸነፈች
ከዳቦ የተገኘ ወጥ አብረህ ግመጥ
ከገሙ አይቀር መጠንባት ነው
ከገሙ አይቀር ቅርንት ነው
ከጦጣ የዋለ ጉሬዛ እህል ፈጅቶ ገባ
ከፈሳም ቤት ቅዘናም ገባበት
ከፍትፍቱ አጉርሱኝ
ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ
ከፍትፍቱ ፊቱ
ኩላሊት ካላየ አይን አያይም
ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል
ካለቀ መቆጠብ ከመሽ መንጠብጠብ
ካለቀሰ አይቀር በደንብ ምታው
ካለቃና ከጠገራ ፊት ዞር በል
ካለ ፈጣሪ አሟጠሽ ጋግሪ
ካላት ከፍላ ኑ ቅመሱ የምትል ናት ተቃመሱ
ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ
ካልበሉበት ደጀ ሰላም ከበሉበት ቤት ነው
ካልታዘልኩ አላምንም አለች ሙሽራ
ካልደፈረሰ አይጠራም
ካልደፈረሰ አይጠራም ካልጠራ አይጠጣም
ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል
ካረገዘች ክታብ ያዘች ፈሷን ፈስታ ቂጧን ያዘች
ካረጁ አይበጁ
ካረጁ አይባጁ
ካንቺ የተሻለች ሴት ባላገኝ ሌላ እንዳታገቢ ጠብቂኝ
ካንድ ልጃገረድ ይገኛል ሁለት ዘመድ
ካንዠት ካለቀሱ እንባ አይገድም
ካያያዝ ይቀደዳል ካነጋገር ይፈረዳል
ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢጋልቡት ፈረስ
ኳስ ለራስሽ ስተይ ጎል ግቢ አለዚያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል
ካንጀት በላይ ፍቅር እያደር ያቃቅር
ካንጀት ነው ካንገት
ካዋቂ ጠያቂ
ክረምት ከጭቃ በጋ ከግጫ
ክረምትና በጋ ቆላና ደጋ
ክረምትና ኮሶ ቤት በምሰሶ
ክረምትና ወላድ ሲጠሉት ያከብራል
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ
ክፉ ሴት በኑሮ ላይ ከባድ ሬሳ ትሆናለች
ክፉ ሴት ጠዋት ወተት ማታ ሬት
ክፉ ባይኖር የመልካም ዋጋ አይታወቅም
|
44743
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9B%E1%88%8D%E1%8D%93
|
ዛልፓ
|
ዛልፓ ወይም ዛልፑዋ በትንታዊ አናቶሊያ በጥቁር ባሕር ጠረፍ ላይ የተገኘ ከተማ-አገር ነበረ። ሥፍራው በእርግጥ አልተገነም።
በአንድ ትውፊት እንዲህ ይላል፦ «የካነሽ ንግሥት አንዴ ፴ ወንድ ልጆች በአንድ ዓመት ወለደች። «ይህን ያህል ሥራዊት የወለድኩ ምንድነው?» አለች። ፋንዲያ በቅርጫት አዘጋጅታ ልጆቿን ሰክታ በወንዝ ላይ ሰደደቻቸው። ወንዙ ወደ ባሕር በዛልፓ ምድር ወሰዳቸው። ከዚያ አማልክት ከባሕሩ አውጥተዋቸው አሳደጓቸው። ጥቂት ዓመታት ሲያልፉ ንግሥቷ እንደገና ወለደች፣ ይህ ጊዜ ፴ ሴት ልጆች ወለደች። በዚህ ጊዜ እርስዋ እራሷ አሳደገቻቸው።» ወንዶቹም አድገው በኋላ ወደ ካነሽ ተጉዘው ሳያውቁ እኅታቸውን ያግባሉ፤ ከዚህ ቀጥሎ ግን ምን እንደ ሆነ ከጽላቱ ጠፍቷል። ይህ አፈ ታሪክ የጥንታዊ ግሪክ ጸሐፍት እንደ ዘገቡት የአማዞኖች ትውፊት ይመስላል።
በ1745 ዓክልበ. ግድም የዛልፒያ ንጉሥ ኡሕና ካነሽን ዘርፎ ጣኦታቸውን ወደ ዛልፒያ ወሰደ። በዚህ ሰዓት ደግሞ የአሦር ነጋዴዎች ሠፈር (ካሩም) እንዳቃጠለው ይታሥባል።
በኋላ ግን ምናልባት 1662 ዓክልበ. አካባቢ የካነሽ ንጉሥ አኒታ ዛልፑዋን ዘርፎ ጣዖቱን ንጉሣቸውንም ሑዚያ ወደ ካነሽ አመጣ።
«የዛልፓ ጽሑፍ» በተባለ ሌላ መዝገብ ዘንድ፣ የዛልፑዋ ንጉሥ ፐርዋ የሃቱሳሽ ንጉሥ ሴት ልጅ አግብቶ ነበር። በከተማው ግን የፐርዋ ሎሌ አሉዋ ሁከት አደረገና እርሷ ተገደለች። ስለዚህ ጥፋት የሐቱሳሽ ሥራዊት ጦርነት አድርጎ አሉዋን ገደሉና የዛልፓ ሕዝብ ወደ ተራሮች ሸሹ። ከተመለሱ በኋላ የሐቱሳሽ ንጉሥ ልጁን ሐካርፒሊሽ በዛልፓ ዙፋን ሾመው፤ እሱ ግን በዛልፓ በአባቱ ላይ አመጸ። የሐቱሳሽ ንጉሥ ዛልፓን ከበበው፤ ተከታዩም ያዘው። በአንድ አስተያየት፣ በሰነዱ መጀመርያው «የሐቱሳሽ ንጉሥ» ሕሽሚ-ሻሩማ ነው፤ ተከታዩም ላባርና ነው። የሰነዱም ደራሲ የላባርና ተከታይ 1 ሐቱሺሊ መሆኑ ይታመናል።
በኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 አርኑዋንዳ ዘመን (14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) በተጻፈ ጸሎት ዛልፒያ ይጠቀሳል፤ የካስካ ሰዎች ዛልፓንና ኔሪክን እንደ ያዙ ይመስላል።
የአኒታ ሰነድ።
ታሪካዊ አናቶሊያ
|
22585
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%93%E1%88%A8%E1%8C%8D
|
ሓረግ
|
ሓረግ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
ኣዞ ሓረግ () በቅርብ ይዛመዳል።
ከ ውጭ ሌሎችም ዝርያዎች ደግሞ «ሓረግ» ተብለዋል፣ በተለይም (የዱባ አይነት) እና የ ወገን፤ እንዲሁም ማናቸውም እንደ ወይን ሐረግ ያለው ሓረግ ሊሆን ይችላል።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
የተክሉ ጥቅም
ተክሉ ሲያብብ በጣም ደማቅ ሲሆን በሰው ልጆች ቆዳ ላይ ዘላቂ 'ቃጠሎ' ቁስል ማድረጉ ይታወቃል። በወንድ እጅ ላይ ዘላቂ ጎዳኒሳ ለማጌጥ የጠቀሙት ነው። ይህ በውስጡ ካለው ጥንተ ንጥሩ ነው።
ተክሎ ደግሞ በገበሬዎች ለማገዶ፣ እንዲሁም የጫት ጥቅልን ለማሠር እንደ ገመድ ይጠቀማል።
በፍቼ ወረዳ፣ የቅጠሉ ጭማቂ በውሃ መጠጣት ለአንቃር ብግነት ተዘግቧል፤ ወይም ቅጠሉ ተደቅቆ የቆዳ ሸንተረር ስብ ለመቀነስ ይለጠፋል።
የኢትዮጵያ እጽዋት
|
12691
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%B1%E1%88%9D%20%E1%88%90%E1%8B%8D%E1%88%8D%E1%89%B5
|
የአክሱም ሐውልት
|
የአክሱም ሃውልት (እንግሊዝኛ: ) ወይም እየተባለ በተለምዶ የሚጠራው በኢትዮጲያ በአክሱም ከተማ የሚገኝ የአለማችን ረጅሙ ትክል ድንጋይ ሃውልት ነው። ይህ ሀውልት 1700 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን የ24 ሜትር (78 ጫማ) ርዝመት አለው። 160 ቶን የሚመዝነው ይህ ግዙፍ ድንጋይ መሠረቱ አከባቢ ሁለት የሀሠት በር መሣይ ፍልፍሎች አሉት። የዚህ ሀውልት ጌጥ ይህ ብቻም አይደለም በያንዳንዱ ጎን የመስኮት ቅርጽ የያዙ ፍልፍሎች ሲኖሩት በመጨረሻው ጫፍ ላይ ደግሞ በብረት ፍሬም የታገዘ የግማሽ ክብ ነው::በወቅቱ የሚመለክ ጣዖት ነበር።
በአክሱም ዘመነ መንግስት እንዲገነባ የተደረገው ይህ ሀውልት ወይም በእንግሊዝኛው "" የሚባለው በአክሱም ከተማ ከሌሎች መሠል ሀውልቶች ጋር ኢንዲቆም የተደረገው በ4ኛው ምዕተ አመት አካባቢ ሲሆን። ይህም የጥንታዊ አክሱም ምን ያህል ስልጣኔ እንደነበራት ጠቋሚ ነው። ከኩሻይቲክ የሜሮይ አገዛዝ የተወሰደ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ ሀውልቶችን የማቆም ስራ አሁንም ድረስ በአከባቢው ተመሳሳይ ስራዎችን መመልከት ይቻላል። እነዚህ ሀውልትኦች የሚቆሙት በመሠረታቸው ለሚቀበሩ ንጉሳዊ ቤተሠቦች እንደሆነም ታውቋል። በዚህም ከፍተኛ ስልጣን የነበራቸው መሳፍንቶች መቃብር ላይ የሚቆሙት ሀውልቶች በብዛት በተፈለፈሉ የሀሰት በር እና መስኮቶች ያጌጡ ናቸው። እንዲሁም የሟቹ ንጉሳዊነት በቀነሠ ቁጥር በመቃብሩ ላይ የሚቆሙት ሀውልቶችም ውበት (የሚፈለፈሉት የሀሰት በር እና መስኮት መሠል ቅርጾች ብዛት) በዚያው ልክ ይቀንሳል። ለዚህም ነው ብዛት ያላቸው ቅርጽ አልባ ሀውሎቶችን በየቦታው መመልከት የሚቻለው። ትልልቅ የሚባሉት ደግሞ አነስተኛ ቁጥር አላቸው።
ከሀውልቶች ሁሉ በመጨረሻ አክሱም ላይ ማለትም በ4ኛው ክፍለ ዘመን እንደቆመ የሚታወቀው የንጉስ ኢዛና ሀውልት ነው። ኢዛና ይህን ጣኦታዊ የሆነ ሀውልቶችን የማቆም ስራ እንዲቆም እና ክርስቲያናዊነት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ በግሉ ክርስቲያን በመሆን ጥሯል። አብዛሀኛዎቹ ትክል ድንጋዮች በመሰረት ጥንካሬ ማነስ የወደቁ ሲሆን ከነዚህም መካከል ተጠቃሽ የሚሆነው በእርዝመቱ ተወዳዳሪ የሌለው (የ33 ሜትር ርዝማኔ ያለው) ታላቁ ሀውልት በመሬት ላይ መውደቁ ነው። በሀውልቶቹ ላይ የደረሱት ችግሮች ብዙ ናቸው። ከነዚህም ውስጥ በተደጋጋሚ የሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ (የአክሱም ከተማ ለመሬት መንቀጥቀጥ በአንፃራዊ ሁኔታ የተጋለጠች ነች። በ19ኛው ምዕተ-አመት ከዋና ዋናዎቹ የንጉስ ሀውልቶች መካከል የንጉስ ኢዛና ሀውልት ብቻ ሳይወድቅ ተገኝቷል።
በ1928 ዓ.ም ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ጊዜ ይህን ሀውልት በጊዜው በነበረው የፋሽስት ኢጣሊያ ገዝ ትዕዛዝ መሰረት የጣልያን ወታደሮች የኣክሱምን ሓውልት ከወደቀበት ኣንስተው ወደ ሮም ወሰዱት። በዚህ ጊዜ የፋሺስት አገዛዝ እንደ ጦር ምርኮ እና የሮም ግዛት መስፋፋት ምልክት አድርጎ በመውሰድ በሮም አደባባይ ላይ እንዲተከል አድርጓል (ምንም እንኳን አገዛዙ በአምስት አመታት ወስጥ የነበረ ቢሆንም ይህም እ.ኤ.አ. ከ1935 በ1941 ንጉሠ ነገስት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ ኢትዮጵያ እስከተመለሱበት ጊዜ ያለው ማለት ነው)።
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት እንዳለቀ ጣልያን የዘረፈችውን የኣክሱም ሃውልት ለኢትዮጵያ እንድትመልስ በተስማማችው መሠረት ላለመፈጸም እስከ የካቲት ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. ብዙ ግለሰቦች ቢማጸኑም ኣሻፈረኝ ኣለች። የመጨረሻውም ምክንያት ጣልያን ገንዘብ፣ ኣሜሪካ ኣውሮፕላን ስለከለከሉ ነበር። በእነዚህ ምክንያቶች ያልተደሰቱት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ኢንተርኔትን በመጠቀም የመላኪያ ገንዘብ ለማስባስብና ሐውልቱንም በትናንሹ ኣስቆርጦ መላክ እንደሚቻል ለጣሊያኖች ካሳወቁ በኋላ ኣጣብቂኝ ውስጥ የገቡት ጣልያኖች እራሳቸው ወጪውን ከፍለው ከወሰዱበት እንደሚመልሱት ተስማሙ። በእዚሁ መሠረት የጣልያን መንግሥት ወደ ኣሥር ሚሊዮን ዶላር ኣውጥቶ ሐውልቱ ኣክሱም ከተማ ተመልሶ ተተክሎ ነሓሴ ፳፱ ቀን ፳፻ ዓ.ም. ተመርቋል።
የውጭ መያያዣዎች
የሓውልቱ ከሮም ወደ ኢትዮጵያ ኣመላለስ
ሥነ ቅርስ
|
23165
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8A%A0%E1%88%AE%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%8B%B3%E1%88%9D
|
አቡነ አሮን ገዳም
|
አቡነ አሮን ገዳም በ1330ዎቹ በአቡነ አሮን የተመሰረተ ሲሆን የሚገኘውም በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን በመቄት ወረዳ ፣ ልዩ ስሙ ደብረ ዳሪት በተባለ ቦታ ነው። በውስጡ ፭ ክፍሎች ያሉት ይህ የዋሻ ውስጥ ቤተክርስቲያን 14 ዓምዶች, 2 በሮችና 7 መስኮቶች አሉት። ይህ ገዳም ከመጀመሪያው በርና ከቅኔ ማህሌቱ በላይ ያሉት ጣሪያዎቹ ክፍት ይሁኑ እንጅ፣ ዝናብ አይገባበትም ተብሎ ይነገራል። ታሪክ አጥኝው ሴንት ራይት፣ የዝናቡ አለመግባት ዋናው ምክንያት የጣሪያው አከፋፋት ቅርጽ እንደሆነ ይናገራል።ገዳሙ ለሴቶችና ለዎንዶች ክፍት ነው።
አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
|
19125
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%89%B5
|
አርጎት
|
አርጎት ማለት የተውሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በምስጢር እርስ በርሳቸው የሚግባቡበት ቋንቋ ማለት ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ በአማርኛ ቋንቋ ውስጥ ጎላ ብለው የሚታወቁት አርጎቶች የነጋዴ ቋንቋ፣ የአዝማሪ ቋንቋ፣ የአራዳ ቋንቋ፣ የዛር ቋንቋናቸው። ሙውይት ቋንቋ ተብሎ የሚታወቀው የሴቶች አርጎት ደግሞ በጫሃ እና ጎጎት የጉራጊኛ ቋንቋ ተናጋሪወች ዘንድ ይጠቀሳል።
መደብ :አማርኛ
|
47218
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8A%E1%89%B4%E1%88%8A%E1%8B%A9%E1%88%B5
|
ዊቴሊዩስ
|
አውሉስ ዊቴሊዩስ ለአጭር ዘመን ለ፰ ወር ከሚያዝያ ወር 61 ዓም ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር። የአራቱ ቄሣሮች ዓመት ሦስተኛው ንጉሥ ነበረ።
ዊቴሊዩስ በ7 ዓም በጣልያን ተወለደ። በካፕሪ ደሴት ግቢ፣ ነጉሥ ቲቤርያስ እንደ ጎበዝ ልጅ ቆጠረው፣ እንዲሁም ለሰዶማውያን ነገሥታት ካሊጎላና ኔሮን ተወዳጅ ነበረ።
ኔሮን ዓርፎ ጋልባ ቄሣር እንደ ሆነ፣ ዊቴሊዩስ የጌርማኒያ አገረ ገዥ አድርጎ ሾመው። በጌርማኒያ ግን ሥራዊት በጋልባ ላይ አመጸና ዊቴሊዩስ ቄሳር ተብሎ አወጁት።
የጋሊያ (ፈረንሳይ)፣ ብሪታኒያና ራይቲያ (ስዊስ) ክፍላገራት ሥራዊት ደግሞ ዊቴሊዩስን ደገፉ። ስራዊቶቹ በጣልያን ደርሰው ግን በጋልባ ፈንታ ኦጦ ቄሣር ሆኖ አገኙት። ኦጦ በቀላል ተሸነፈና ዊቴሊዩስ ቄሣር ሆነ። በይፋ «ቄሣር» በሚለው ማዕረግ ፈንታ አዲስ ማዕረግ «ጌርማኒኩስ» ተባለ። እንደ ቅድመኞቹ ጨካኝና መረን ፈላጭ ቁራጭ ነበር፣ ብዙ ሰዎች ለደስታው ገደለ። በተጨማሪ የታሪክ ጸሐፊዎች እንደሚሉ እጅግ ሆዳም ሰው ነበር፣ አራት ጊዜ በየቀኑ ታላቅ ግብዣ በቅንጦት ይበላ ነበር።
ከጥቂት ወራት በኋላ በሐምሌ 61 ዓም፣ የምሥራቅ ክፍላገሮች ስራዊቶች አለቆቻቸውን ቤስጳስያን እንደ ቄሣር በአመጽ ሾሙት። ይህ የሞይስያ፣ ፓኖኒያ፣ ሶርያ እና ይሁዳ ክፍላገራት ሥራዊት ለቤስጳስያን የደገፉት ነው። በታህሳስ ወር 62 ዓም. የቤስጳስያን ወገን ሲያሸንፍ ዊቴሊዩስ ራሱን ለመደብቅ ሲሞክር፣ በቤስጳስያን ሥራዊት ተገኝቶ ተገደለ። ቤስጳስያንም ያንጊዜ ቄሣር ሆኑ።
የሮሜ ሰዎች
|
32016
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8C%E1%89%B1%E1%88%8A%E1%8B%AB
|
ጌቱሊያ
|
ጌቱሊያ በስሜን አፍሪካ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበር። ከሮማውያን መምጣት በፊት ከሜድትራኒያን ባሕር ወደ ደቡብ እስከ ሳህራ በረሃ ድረስ በዛሬው አልጄሪያ ያለውን አገር ይሸፍን ነበር። የሮሜ መንግሥት ኑሚዲያንና ማውሬታኒያንን ከያዘ በኋላ፣ ፕሊኒ እንደሚለው ጌቱሊያ ከአትላስ ተራሮች ወደ ደቡብ እስከ ኒጄር ወንዝና እስከ አይቲዮፒያ ጠረፍ ድረስ ያለውን አገር ሁሉ ጠቀለለ። የጌቱላውያን ተወላጆች ዛሬ የቤርቤር ብሔሮች ናቸው።
ታሪካዊ አገሮች
የአፍሪካ ታሪክ
|
17556
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%88%E1%89%83%E1%8B%B5
|
ፈቃድ
|
ፈቃድ ማለት ከአንድ ሰው ውስጣዊ ግፊት የሚመነጭ ድርጊት ነው። ውስጣዊ ግፊት ማለት ግለሰቡ በራሱ አዕምሮ ሙሉ ቁጥጥር የጠነሰሰው ማለት ነው። ለምሳሌ አበበ ሳያስበው ድንገት መኪና ቢገጨው ይህ ድርጊት የአበበ ፈቃድ ነው አይባልም። ሆኖም ግን አበበ ስራየ ብሎ በመኪና ቢገጭ፣ ያ እንግዲህ የአበበ ፈቃድ ነው ይባላል።
ፈቃድ የፍላጎት አይነት ሲሆን ልዩነታቸው ፈቃድ ሙሉ በሙሉ በአንድ ግለሰብ አዕምሮ የሚጠነሰስና በድርጊትም የሚገለጽ ሲሆን፣ ፍላጎት አልፎ አልፎ በውጭ ተፅዕኖ የሚፈጠር መሆኑና የግዴት በድርጊት አለመገለጹ ነው።
|
8767
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2%E1%8A%92%E1%88%9B
|
ሲኒማ
|
ሲኒማ ፊልም የሚታይበት ቦታ ነው። አንዳንዴ ደግሞ ፊልም እራሱ 'ሲኒማ' ይባላል።
ሲኒማ በኢትዮጵያ
ሲኒማ በኢትዮጵያበተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች እየተስፋፋ ይገኛል። ለዚህም ዋነኛ ምክንያት ተብሎ የሚጠቀሰው ባለሃብቶች ፊታቸውን ወደ ኪነ-ጥበብ ማዞራቸው ሃብታቸውን ገንዘባቸውን ኪነ-ጥበብ ላይ ማዋላቸው እንዲሁም ብዛት ያላቸው ባለሙያዎች በከተማዋ ውስጠው መገኘታቸው ሲኒማው እንዲያድግ አስተዋፅኦ አድርጓል።
|
35795
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%AD%20%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%89%B4%E1%8B%8E%E1%8B%B5%E1%88%AE%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%A8%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%8D%8A%E1%8B%AB
|
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ
|
ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ በታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። በየቀኑ በአማካይ ፭ በረራዎች ከጎንደር ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይደረጋሉ።
ይህ ጥያራ ጣቢያ ለአገር ውስጥ በረራ ብቻ በማገልገል ላይ ሲሆን ማኮብኮቢያው አስፋልት የለበሰ ባለ ፪ሺ ፯መቶ ፹ ሜትር ርዝመት በ ፵፭ ሜትር ስፋት ያለው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ፯መቶ፴፯ እና ቦምባርዲዬ ጥያሮች በየዕለቱ ከዚህና ወደዚህ ጣቢያ ይበርራል።
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚገኙትን የጎብኚ ተስህቦዎችን፣ እንዲሁም ጣና ሐይቅ፤ የሰሜን ተራራን እና የመሳሰሉትን ለመጎብኘት አማካይ የሆነ ጣቢያ ነው።
ጎንደር የኢትዮጵያ አየር ማረፊያዎች
|
41905
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%88%99%E1%88%8B%E1%89%B6%E1%89%BD
|
የአባይ ሙላቶች
|
የአባይ ሙላቶች በግብጽና በሱዳን ስድስት የተቆጠሩ የውሃ ሙላቶች ናቸው። ከግሪክኛ ስማቸው 6 «ካታራክቶች» ማለት ፏፏቴዎች ሲባሉ እንዲያውም ከፏፏቴዎች ያንሳሉ።
አንደኛው ሙላት በግብጽ አስዋን ይገኛል። በጥንት ይህ የጥንታዊ ግብጽ ደቡባዊ ጠረፍ፣ የኩሽ ስሜናዊ ጠረፍ ነበረ። የአስዋን ግድብ ከዚህ በላይ በ1960ዎቹ ተሠርቶ የናሠር ሃይቅ ፈጠረ።
ሁለተኛው ሙላት በስሜን ሱዳን ነበር፣ አሁንም ከናሠር ሃይቅ በታች ተሠመጠ።
ሦስተኛው እስከ ስድስተኛው ሙላቶች ደግሞ በስሜን ሱዳን ይገኛሉ።
የአፍሪቃ ወንዞች
|
14752
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%86%E1%8B%B3%E1%88%9D%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%88%9B%E1%89%A5%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%8D%E1%89%85%E1%8B%AB%E1%8A%96%E1%88%B5%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%89%83%E1%8C%A3%E1%89%B5
|
ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት
|
ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
የማይሆንን ነገር እንዲሆን መሞክር ትርፉ ድካም ብቻ ነው።
ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ ፣ ገጽ ፲፯
ተረትና ምሳሌ
|
16311
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5%20%E1%89%AC%E1%8C%8B%E1%88%B5
|
አባይ ወይስ ቬጋስ
|
አባይ ቨርሰስ ቬጋስ በኢትዮጵያዊያን እና በውጭ ሀገር ዜጎች የተሰራ ፊልም ነው። ይህ ፊልም ከኢትዮጵያ ፊልሞች ለየት የሚያደርገው በተሻለ የፊልም ዕውቀት እና የፊልም መሳሪያዎች በተለይም በተባለው ካሜራ የተቀረጸ ፊልም በመሆኑ ነው። ቀረፃዎች በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ከተሞች ተደርገዋል። በፊልሙ ላይ ዳይሬክተሩ ቴዎድሮስ ተሾመን ጨምሮ ሌሎች አንጋፋ እና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች መታየት የጀመረ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።
ይህ ፊልም ሙሉ ፕሮዳክሽኑ በቴዲ ስቱዲዮ ፕሮዳክሽን የተሠራ ሲሆን የእያንዳንዱ ተሳታፊ የስራ ድርሻ ከዚህ እንደሚከተለው ነው።
ደራሲ እና ዳይሬክተር፡ ቴዎድሮስ ተሾመ
1ኛ ረዳት ካሜራ፡ ሳልቫዶር ቬጋ
2ኛ ዩኒት ፎቶግራፍ ዳይሬክተር፡ ብስራት ጌታቸው
የፎቶግራፍ ዳይሬክተር፡ ማቲያስ ሹበርት
ረዳት ዳይሬክተር /ኢትዮጵያ/፡ ያሬድ ሹመቴ
ፕሮዳክሽን ማናጀር /ኢትዮጵያ/፡ በኃይሉ ተሾመ፣ ነብዩ ታደሰ
ማጀቢያ ሙዚቃ፡ ሱልጣን ኑሪ (ሶፊ)፣ ስለሺ ደምሴ (ጋሽ አበራ ሞላ)
ላስ ቬጋስ ፕሮዲዩሰር፡ ትሬቨር ጆንስ
ድምጻውያን፡ ሃመልማል አባተ፣ ጎሳዬ ተስፋዬ እና ማዲንጎ አፈወርቅ
ስክሪን ፕሌይ፡ ቴዎድሮስ ተሾመ፣ ሠለሞን ቦጋለ፣ ፈለቀ አበበ፣ ያሬድ ሹመቴ፣ ማርክስ ናሽ
ዋና አዘግጅ፡ ቴዎድሮስ ተሾመ
የኢትዮጵያ ፊልሞች
|
52491
|
https://am.wikipedia.org/wiki/Bonanza
|
Bonanza
|
(ቦናንዛ) ከ1959 እስከ 1973 እ.ኤ.አ. ድረስ የተሠራ አሜሪካዊ ትርዒት ነበር።
የካርትራይት ቤተሠብ፣ ቤንጃሚን ካርትራይት እና ሦስት ልጆቹ «ፖንዴሮሳ» በሚባል ሠፈር ላይ ታሖ ሐይቅ አጠገብ በኔቫዳ ግዛት 1860ዎቹ ይኖራሉ።ጎረቤቶቻቸው የፓዩት ኗሪ ጎሣ እና የብር እና ወርቅ ፈላጊዎች ከተማ ቪርጂንያ ሲቲ ናቸው።
በዚህ አለም ሰው ከሌላ ሠፈር የደረሰ እንደ ሆነ የመንጋ ሌባ ሊሆን ይችላል።የመንጋ ሌቦችም ሆነ በር እና ወርቅ ፈላጊዎች አለግባብ በፖንደሮሳ ሲገቡ ግን፣ ካርትራይቶቹ በፈረስ ላይ ሁነው ያባሯቸዋል።
የካርትራይት ቤተሠብ እና ርስታቸው ፖንደሮሳ ልብ ወለድ ቢሆኑም፣ ዕውነተኛ ታሪካዊ ሰዎች ደግሞ አንዳንዴ ይታዩበታል፣ ለምሳሌ ማርክ ትዌን፣ ሄንሪ ኮምስቶክ፣ እና የፓዩት አለቃ ውነሙካ።«ቦናንዛ» ማለት የማዕድን ፈላጊዎች ሞልቶ የተትረፈፈ ማዕድን ባገኙ ግዜ፣ «ቦናንዛ» ይሉት ነበር።
ተከታታይ ፊልሞች
የቴሌቪዥን ትርዒት
የአሜሪካ ፊልሞች
|
49419
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%89%81%E1%8C%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB
|
የቀን መቁጠሪያ
|
የቀን መቁጠሪያ ወይም ካሌንዳር ማለት አንድ ድርጊት የተፈጸመበት ቀን፣ ወር ወይም አመት ወዘተ. በቅደም-ተከተል ለማወቅ የሚጠቀም ዘዴ ነው። እንዱሁም ወደፊት ለሚሆኑ ድርጊቶች ለመዘጋጀት ወይም ለማቀድ የሚጠቀም መሣርያ ነው።
በታሪክ ላይ እንደ ባሕሎቹ ልዩነት ብዙ ልዩ ልዩ ዘዴዎችና ለውጦች ተፈጽመዋል። የዓመትና የወሮች አከፋፈል ባጠቃላይ በፀሐይ ወይንም በጨረቃ ረገዶች በጠፈር ውስጥ ከመሬት ላይ ሲታዩ በሚሉ አከፋፈሎች ነው። ፀሐይም በመሃሉ ቢታይ፣ መሬት በየወሩ 1/12ኛ ያሕል ምኋር ይጓዛል። በሰዓት መልክ ላይ እንደ መሠለ፣ ከ#1 እስከ #12 ክፍሎች በመሃሉ ዙሪያ ተካፍለዋል፤ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ምድሪቱ አንድ መላ ክብ ምኋር ታደርጋለች። ክረምትና በጋ፣ ሌሎችም ወራቶች ሁልጊዜ በአመቱ ውስጥ በተጠበቀው ጊዜ እንዲመጡ ያገለገለ መለኪያ ነው።
የቀን፣ የሳምንትና የወር አከፋፈል ይሁንና የዓመታት አቆጣጠር ደግሞ በየባሕሉ ወይም በየዘዴው ይለያያል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ አቆጣጠር 2010 ዓመተ ምኅረት ሲሆን፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ይህ በከፊል 2017 እ.ኤ.አ. እና 2018 እ.ኤ.አ. ነው።
እስከ አሁን ድረስ በአለም ውስጥ በርካታ የጊዜ መቁጠሪያዎች ይገኛሉ፣ ለምሳለ፦
የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር
ጎርጎርያን ካሌንዳር
የቻይና አመት መቁጠሪያ
|
44632
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%88%B6%E1%89%AE
|
ኮሶቮ
|
ኮሶቮ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ሲሆን በደቡብ አውሮፓ ይገኛል። ዋና ከተማው ፕርሽቲና ነው።
በ2000 ዓ.ም.ኮሶቮ ነጻነቱን ከሰርቢያ አዋጀ። ሆኖም ሰርቢያ እስካሁን ይህንን አልተቀበለም፤ በኮሶቮ ግዛት ላይ ይግባኝ ይላል።
ብዙ አገራት ኮሶቮ እንደ ነጻ አገር ቢቀበሉም፣ ሌሎች አገራት ግን በተለይም ሩስያ የሰርቢያ ግዛት ነው ብለው ለተቀባይነቱ እምቢ ብለዋል።
በቅርቡ ኢትዮጵያ ኮሶቮን በይፋ ተቀባይነት ለመስጠት ተስማምቷል፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ግን ይህንን ተቀባይነት በይፋ ገና አላስታወቀም።
የአውሮፓ አገራት
በከፊል ተቀባይነት ያገኙ አገራት
|
53234
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%88%99%E1%8A%92%E1%8A%AC%E1%88%BD%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8A%A4%E1%8D%8D.%E1%88%B2
|
ኮሙኒኬሽንስ ኤፍ.ሲ
|
፣ በይበልጡኑ ወይም በመባል የሚታወቀው በጓቲማላ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ክለብ ነው። የጓቲማላ እግር ኳስ ከፍተኛ ደረጃ በሆነው በሊጋ ናሲዮናል ውስጥ ይወዳደራሉ። በጓቲማላ ውስጥ በጣም ተወዳጅ እና ስኬታማ የእግር ኳስ ክለቦች, ኮሙኒኬሽንስ 31 ብሔራዊ ሻምፒዮናዎችን አሸንፈዋል, ስድስት ተከታታይ አሸንፈዋል, ከማንኛውም የጓቲማላ ክለብ ቡድን የበለጠ. ኮሙኒኬሽንስ ከ31 የሊግ ዋንጫዎች በተጨማሪ ስምንት የሊግ ካፕ እና አስር ሱፐርካፕ አሸንፏል። በአለም አቀፍ ውድድር ኮሙኒኬሽንስ 2 አንድ የኮንካካፍ ሻምፒዮን ዋንጫ እና አንድ የኮንካካፍ ሊግ ሻምፒዮናዎችን ሰብስቧል።
ክለቡ 26,000 የመያዝ አቅም ባለው በስቴዲዮ ዶሮቴኦ ጉአሙች ፍሎሬስ የሜዳው ጨዋታ ያደርጋል።
|
52330
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8B%8A%E1%8D%8D%E1%89%B5
|
ስዊፍት
|
የአለም አቀፍ ኢንተርባንክ ፋይናንሺያል ቴሌኮሙኒኬሽን (ስዊፍት) ማህበር በህጋዊ መንገድ ኤስ.ደብሊውአይኤፍ.ቲ. ፣ በዓለም ዙሪያ ባሉ ባንኮች መካከል የፋይናንስ ግብይቶችን እንደ መካከለኛ እና አስፈፃሚ ሆኖ የሚያገለግል የቤልጂየም የትብብር ማህበረሰብ ነው። እንዲሁም ሶፍትዌሮችን እና አገልግሎቶችን ለፋይናንሺያል ተቋማት የሚሸጠው በአብዛኛው በባለቤትነት ለሚሰራው "ስዊፍትኔት" እና ) በመባል የሚታወቀው "ስዊፍት ኮድ" በመባል ይታወቃል። ስዊፍት ዝውውር ኢንተርናሽናል የገንዘብ ማስተላለፊያ ተብሎም ይጠራል።
የገንዘብ ማስተላለፍን አያመቻችም, ይልቁንም የክፍያ ትዕዛዞችን ይልካል, ይህም ተቋማቱ እርስ በእርሳቸው ባላቸው የዘጋቢ መለያዎች መሟላት አለባቸው. የባንክ ግብይቶችን ለመለዋወጥ እያንዳንዱ የፋይናንስ ተቋም በሕጋዊ መንገድ እንደ ባንክ በመደራጀት ወይም ቢያንስ ከአንድ ባንክ ጋር ባለው ግንኙነት የባንክ ግንኙነት ሊኖረው ይገባል። የፋይናንስ መልእክቶችን ደህንነቱ በተጠበቀ መንገድ ሲያጓጉዝ፣ ለአባላቶቹ ሒሳብ አይይዝም። ወይም ምንም ዓይነት የማጥራት ወይም የማቋቋሚያ መንገድ አያከናውንም.
እ.ኤ.አ. ከ2018 ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚገኙት ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ድንበር ተሻጋሪ ክፍያዎች መካከል ግማሽ ያህሉ የስዊፍት ኔትወርክን ተጠቅመዋል፣ እና በ2015፣ ከ11,000 በላይ የፋይናንስ ተቋማትን ከ200 በላይ በሆኑ ሀገራት እና ግዛቶች አገናኝቷል፣ እነዚህም በአማካይ ከ32 ሚሊዮን በላይ መልዕክቶችን ይለዋወጡ ነበር። ቀን (እ.ኤ.አ. በ1995 በአማካይ ከ2.4 ሚሊዮን ዕለታዊ መልዕክቶች ጋር ሲነጻጸር)።
በሰፊው ጥቅም ላይ የዋለ ቢሆንም፣ በውጤታማነቱ ተወቅሷል። እ.ኤ.አ. በ2018፣ በለንደን ላይ የተመሰረተው ፋይናንሺያል ታይምስ ዝውውሮች በተደጋጋሚ “ወደ መጨረሻው መድረሻቸው ከመድረሳቸው በፊት በብዙ ባንኮች በኩል እንደሚያልፉ፣ ጊዜ የሚፈጅ፣ ውድ እና ምን ያህል ገንዘብ በሌላኛው ጫፍ ላይ እንደሚደርስ ግልጽነት የጎደላቸው ያደርጋቸዋል” ብሏል። ስዊፍት ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አስተዋውቋል። በ165 ባንኮች ተቀባይነት አግኝቶ ግማሹን ክፍያ በ30 ደቂቃ ውስጥ እያጠናቀቀ ነው በማለት “ግሎባል ክፍያ ፈጠራ” (ጂፒአይ) የተባለ የተሻሻለ አገልግሎት።
በቤልጂየም ህግ መሰረት እንደ ህብረት ስራ ማህበር፣ በአባል የፋይናንስ ተቋማቱ ባለቤትነት የተያዘ ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ ብራሰልስ አቅራቢያ በሚገኘው ቤልጂየም በላሁልፔ ይገኛል። ዋናው ሕንፃው በሪካርዶ ቦፊል ታለር ደ አርክቴክቱራ ተቀርጾ በ1989 ተጠናቅቋል። የስዊፍት ሊቀመንበር የፓኪስታኑ ያዋር ሻህ እና ዋና ሥራ አስፈፃሚው የስፔኑ ጃቪየር ፔሬዝ-ታሶ ናቸው። ዓመታዊ ኮንፈረንስ ያስተናግዳል፣ ሲቦስ የሚባል፣ በተለይ በፋይናንሺያል አገልግሎት ኢንዱስትሪ ላይ ያነጣጠረ።
ስዊፍት የተመሰረተው በግንቦት 3 ቀን 1973 በብራስልስ በዋና ስራ አስፈፃሚው ካርል ሮይተርኪኦልድ መሪነት ሲሆን በ15 ሀገራት በ239 ባንኮች ተደግፏል። ከመቋቋሙ በፊት ዓለም አቀፍ የገንዘብ ልውውጦች በቴሌክስ ይተላለፉ ነበር፣ ህዝባዊ ስርዓት በእጅ መጻፍ እና መልዕክቶችን ማንበብ። አንድ ነጠላ የግል እና ሙሉ በሙሉ አሜሪካዊ አካል የአለም አቀፍ የገንዘብ ፍሰትን የሚቆጣጠር ከሆነ ምን ሊፈጠር እንደሚችል በመፍራት ነው የተቋቋመው - ከዚህ በፊት የኒውዮርክ የመጀመሪያ ብሄራዊ ከተማ ባንክ (ኤፍኤንሲቢ) - በኋላም ሲቲባንክ ነበር። ለ ፕሮቶኮል ምላሽ የ ተፎካካሪዎች በአሜሪካ እና በአውሮፓ አማራጭ "የህዝብ አቅራቢዎችን መተካት እና የክፍያ ሂደቱን ሊያፋጥን የሚችል የመልእክት ስርዓት" ገፋፉ። ስዊፍት ለፋይናንሺያል ግብይቶች የጋራ መመዘኛዎችን እና የጋራ የመረጃ ማቀነባበሪያ ሥርዓት እና በሎጊካ የተነደፈ እና በቡሮውስ ኮርፖሬሽን የተገነባው ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታር ማዘጋጀት ጀመረ። መሰረታዊ የአሰራር ሂደቶች እና የተጠያቂነት ህጎች የተቋቋሙት እ.ኤ.አ.
ስዊፍት በፋይናንሺያል መልእክቶች ውስጥ ለአገባብ የሚሆን የኢንዱስትሪ መስፈርት ሆኗል። በ ደረጃዎች የተቀረጹ መልዕክቶች በብዙ የታወቁ የፋይናንሺያል ሂደት ሥርዓቶች ሊነበቡ እና ሊሰሩ ይችላሉ፣ መልእክቱ በስዊፍት አውታረመረብ በኩል ቢጓዝም ባይሄድም። የመልእክት ቅርጸት እና ይዘት ደረጃዎችን ለመወሰን ከአለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ይተባበራል። ስዊፍት ለሚከተሉት የ ደረጃዎች የምዝገባ ባለስልጣን () ነው።
9362: 1994 ባንክ - የባንክ ቴሌኮሙኒኬሽን መልዕክቶች - የባንክ መለያ ኮዶች
10383: 2003 ዋስትናዎች እና ተዛማጅ የገንዘብ ሰነዶች - የመለዋወጫ እና የገበያ መለያ ኮዶች (
መዝገብ ቤት
15022: 1999 ዋስትናዎች - ለመልእክቶች እቅድ (የውሂብ መስክ መዝገበ ቃላት) (አይኤስኦ 7775 ን ይተካዋል)
20022-1: 2004 እና 20022-2: 2007 የፋይናንስ አገልግሎቶች - ሁለንተናዊ የፋይናንሺያል ኢንዱስትሪ የመልእክት እቅድ
በ : ለ ዩኒፎርም ሪሶርስስ ስሞች () ተብሎ ይገለጻል።
|
13717
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%83%E1%8B%B5%E1%8C%8E%20-%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%88%B8%E1%88%AB%E1%88%85%E1%8B%AB
|
ሃድጎ -አህያ ሸራህያ
|
ጋዜጠኛው አረፋይኔ ሀጎስ ስለ አለቃ ገብረ ሃና መጽሀፍ ጽፏል። ታዲያ አለቃ ከአጼ ተዎድሮስ ጊዜ ጀመሮ የነበሩ የቤተክርስቲያን ምሁር እንደሆኑ ነው መጽሀፉ የሚያወራው። ከጊዜው ቀልዳቸው አንዱ እንዲህ ይላል። በአጼ ተዎድሮስ ቤተመንግስት ሀድጎ የሚባል ባለሟል ነበረ ታዲያ ምንም እንኳን ንጉሱ ቀልድ የማያውቁ ኮስታራ ቢሆኑም አለቃ ግን መኮመኪያ ምክንያት አላጡም። እናም ሀድጎን ባገኙት ጊዜ ሁሉ አድጊ ብለው ነበር አሉ የሚጠሩት። አህያ ለማለት። ሀድጎም መረረውና ጃንሆይ ዘንድ ከሰሳቸው።. ንጉሱ አለቃን አስጠርተው ለምን ሀድጊ እያሉ እንደሚሳደቡ ቢጠይቋቸው አይ ጃንሆይ እኔ «አህያ ሸራህያ» እያልኩ ስጸልይ ሰምቶኝ እንጂ አልሰደብኩትም ብለው በብልሀት አመለጡ።
የኢትዮጵያ ቀልዶች
|
13726
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AC%E1%8A%95%20%E1%88%B5%E1%89%A0%E1%88%8B%20%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%88%81%20%281%29%282%29
|
አሬን ስበላ ከረምሁ (1)(2)
|
አሬን ስበላ ከረምሁ
አለቃ የሚኖሩበት አካባቢ ድርቅ ጠንቶ ሁሉም ስደት ገባ።አለቃም ሲጓዙ ውለው ጥሩ አካባቢ ይደርሱና የግዜር መንገደኛ ነኝ ብለው አንዷን ባልቴት ለምነው ሊያድሩ ይፈቀድላቸዋል። ሌሊት ላይ ከመደባቸው ይነሱና ባልቴቱዋ ምኝታ ጋ ሄደው አይነ ምድራቸውን ተወጥተው ምኝታቸው ተመልሰው ባልቴቱዋን መጣራት ይጀምራሉ። ሴትየዋም «ምነው? ምን ሆኑ?» ስትላቸው ቤቱ አይነምድር አይነምድር ይሸታል እና መተኛት አቃተኝ ይላሉ። ሴትየዋም ኩራዟን ትለኩስና ፍለጋ ይጀመራል። አለቃም ተነስተው ወደ ባልቴቲቱ ምኝታ አካባቢ ሄደው እዚህ ነው እዚህ ነው ብለው ይጮሃሉ። «ኧረ ጉድ ኧረ ጉድ እንዴት ቤት ውስጥ ትጸዳጃለሽ ባይሆን እኔ አለሁ አይደል እንውጣ አትይኝም» ብለው ድምፃቸውን የበለጠ ከፍ ያደርጋሉ። ሴትየዋም ጎረቤት እንዳይሰማባት ብላ አለቃን ትለምናቸዋለች። ከዚያም ትንሽ አጉረምርመው አክርሚኝ ይላሉ። በዚህ ተስማምተው፤ አለቃም ከርመው ያ የድርቅ ወቅት ያልፍና ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የሚያውቃቸው ሰው አግኝቷቸው «እንዴት ከረሙ?» ይላቸዋል።አለቃም «አሬን ስበላ ከረምኩ» ብለው መለሱ አሉ።
አሬን ስበላ ከረምሁ
አለቃ ገ /ሀና ከጎንደር አዱ ገነት አፄ ምኒልክ መናገሻ ለደጅ ጥናት ሰንቀው በወረሀው ፆም አካባቢ ይጓዛሉ። ጥኌት ወደ ቤተ መንግስት የወጡ ማታ ወደ ማደሪያቸው እየተመላለሱ የወረሀውን ፆም ጨርሰው ፍስክ ሲገባ ወደ ጠጅ ቤቶች ጎራ እያሉ መልከስከስ ይጀምራሉ። የያዙት ደረቅ ስንቅ አልቆ ወደ ማርትሬዛቸው ምንዘራ ጀምረዋል። ወርሀ ግንቦት ገብቶ ክረምቱ ሊጀምር ሲል ውሳኔ ላይ መድረስ ነበረባቸው --ደጅ ጥናቱን ትተው ወደ ጎንደር ማቅናት ወይም እየተሟጠጠች ያለችውን ኪሳቸውን የሚያደልቡበት መንገድ መፈለግና ክረምቱን አራዳ ማሳለፍ፤ ደጅ ጥናቱንም መቀጠል። ታዲያ አንዷን የጠጅ ኮማሪት መሳም ከጀመሩ ቀኖች ተቆጥረዋል። አንድ ምሽት ግን ተንኮል አዘጋጅተው ኖሮ እሆን ብለው እዳሪያቸውን ሳይወጡ አብረው ይተኛሉ። ከሥራ በኌላ (ከመሳሳም በኌላ) እንቅልፍ መጥቶ የምኝታ ጓደኛቸውን እየረፈረፈ ሳለ፤ አለቃ ቀ .. ሰ . ስ ብለው ከጠፍር አልጋው እራቅ ብለው ይኮሱና ይዘውት ወደ አልጋው ቀ --ሰ --ስ ብለው ይጋደማሉ። ከዚያ የምኝታ ጓደኛቸውን (የጠጅ ቤቱን) ባለቤት መቀመጫ አካባቢ አብሰው የቀረውን ባካባቢው ያልከሰክሱታል። ሊቆዩ አስበው ሽታው ስላስቸገራቸው ሴትዮዋን መቀስቀስ ይገባሉ። ምነው ብለው ሲነቁ ሽታው እያድቀሰቀሰ የሚያመራው ወደሳቸው ጉያ መሆኑን የተገነዘቡ ኮማሪት። አለቃን። ስለፈጠረዎ በማሪያም ይዠወታለሁ። የሚፈልጉትን ሁሉ አደርጋለሁ። ከመሀላችን እንዳይወጣ ማለት። ደጅ ጥናቱንም ቢሆን እስከሚሳካልዎ እዚሁ ከኔ ጋር መቆየት ይችላሉ አሏቸው። አለቃም አይዞሽ ምንም ችግር የለም ያለ ነው። አትሰቀቂ ብለው ያረጋጓታል። በዚህ አስባብ አለቃ ወደ ጎንደር ሳይዘልቁ ክረምቱን ያለምንም ችግር ያሳልፋሉ።በአዲሱ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ደጅ ጠኙ ሁሉ ምኒልክ ግብር ሲገባ እሳቸውም ይገኛሉ። በመገኘታቸው የተገረሙ አፄ ምኒልክም «እንዴ አለቃ እዚህ ምን ስትበላ ከረምህ?» ብለው ሲጠይቋቸው ህ ..ም ብለው «አሬን ስበላ ከረምሁ።» ብለው መመለሳቸውን ሰምቻለሁ።
መደብ : የኢትዮጵያ ቀልዶች
|
38774
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%9B%E1%88%BA%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
|
ካማሺ (ወረዳ)
|
ካማሺ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
ካማሽ ማለት በጉሙዝኛ የሁለት ወንድማሞች ሴራ ነው። ይሄ ማለት በድሮ ዘመን በቤንሻንጉል ጉሙዝ በካማሽ ዞን በካማሽ ወረዳ በሚገኘው ቀበሌ ውስጥ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ እነዚህ ሁለት ሰዎች በአንድ አከባቢ የሚኖሩ ነበሩ እናም በጉሙዝ ባህል የለወጥ ጋብቻ ስለ ነበረ ሁሉቱም ሰዎች እህቶዎቻቸው ተለዋዉጠዉ ሚስት ያገቡት ።እናም አንድ ቀን እንዚህ ሰዎች አደን ይሄዳሉ እናም አንዱ ጎሽ በጦር ይዋጋል። ከዚያም ጓደኛው ጎሹ ላይ ይደግማል። ከዚያም ጎሹ ይሞታል። ከዚያም ጎረበት፣ ቤተሰብ እና የሰፈሩ ሰዎችን ሲጠይቋቸው «ከማን ጋር ነው የገድልከው» ሲሉት ከአማቼ ጋር ነው አለ። እንግዲህ በጉሙዝኛ አማች ማለት "ማሺ" ማለት ነው ። እናም ካማሽ ማለት በጉሙዝኛ ከአማቼ ጋር ማለት ነው ።
ህዝብ ቆጠራ
ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል
የኢትዮጵያ ወረዳዎች
|
9224
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%95%E1%88%8D%20%E1%8A%AE%E1%88%AD%E1%8D%96%E1%88%AC%E1%88%BD%E1%8A%95
|
አፕል ኮርፖሬሽን
|
ማሳሰቢያ፡ ጽሑፉ በአውሮፓ መደበኛ ሰአት ሊሆን ይችላል እናም በዚህ ጽሁፍ ውስጥ በማንኛውም ጊዜ ሊታሰብ እና የአውሮፓ መደበኛ ጊዜ እንደሆነ ሊታሰብ ይገባል, ይቅርታ.
አፕል ኢንክ (እንግሊዝኛ: .) በተጠቃሚ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሶፍትዌሮች እና ኦንላይን አገልግሎቶች ላይ ያተኮረ የአሜሪካ ሁለገብ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። አፕል በገቢ ትልቁ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በ2021 በድምሩ 365.8 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል) እና እ.ኤ.አ. በጥር 2021 በዓለም ላይ እጅግ ዋጋ ያለው ኩባንያ፣ በዩኒት ሽያጭ አራተኛው ትልቁ የግል ኮምፒውተር አቅራቢ እና ሁለተኛ የሞባይል ስልክ አምራች ነው። . ከአልፋቤት፣ አማዞን፣ ሜታ እና ማይክሮሶፍት ጎን ለጎን ከቢግ አምስት የአሜሪካ የመረጃ ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አንዱ ነው። አፕል የቮዝኒያክን አፕል 1 የግል ኮምፒዩተርን ለመስራት እና ለመሸጥ በስቲቭ ስራዎች፣ ስቲቭ ዎዝኒያክ እና ሮናልድ ዌይን በኤፕሪል 1፣ 1976 አፕል ኮምፒውተር ኩባንያ ሆኖ ተመሠረተ። እ.ኤ.አ. በ 1977 በ እና እንደ አፕል ኮምፒዩተር ፣ . ተካቷል እና የኩባንያው ቀጣይ ኮምፒዩተር ፣ አፕል በጣም ሻጭ ሆነ። አፕል በ1980 ለፈጣን የፋይናንስ ስኬት ይፋ ሆነ። ኩባንያው በሪድሊ ስኮት መሪነት በ"1984" በታላቅ አድናቆት የተቸረው ማስታወቂያ ላይ ያስታወቀውን የመጀመሪያውን ማኪንቶሽ ጨምሮ ፈጠራ ያላቸው የግራፊክ የተጠቃሚ በይነገጽ ያላቸው አዳዲስ ኮምፒውተሮችን ሰራ። እ.ኤ.አ. በ 1985 የምርቶቹ ከፍተኛ ወጪ እና በአስፈፃሚዎች መካከል ያለው የኃይል ትግል ችግር አስከትሏል. ዎዝኒያክ ከአፕል ጋር በሰላም ተመለሰ፣ስራዎች ደግሞ ን ለማግኘት ስራቸውን በለቀቁበት ወቅት የተወሰኑ የአፕል ሰራተኞችን ይዘው ሄዱ። በ1990ዎቹ ውስጥ ለግል ኮምፒውተሮች ገበያው እየሰፋ እና እየተሻሻለ ሲመጣ፣ አፕል በ (በተጨማሪም "ዊንቴል" እየተባለ በሚጠራው) የማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ኦፐሬቲንግ ሲስተም ባለ ሁለት ዋጋ ባለ ሁለትዮሽ ዋጋ የገበያ ድርሻ አጥቷል። እ.ኤ.አ. በ1997፣ ከኪሳራ ሳምንታት የቀሩት፣ ኩባንያው የአፕልን ያልተሳካውን የስርዓተ ክወና ስትራቴጂ ለመፍታት እና ስራዎችን ወደ ኩባንያው ለመመለስ ን ገዛ። በሚቀጥሉት አስርት አመታት ውስጥ፣ ስራዎች አፕልን በበርካታ ስልቶች ወደ ትርፋማነት እንዲመለሱ ረድተውታል ይህም ን፣ ን፣ ን እና ን ለወሳኝ አድናቆት ማስተዋወቅ፣ የማይረሱ የማስታወቂያ ዘመቻዎችን መክፈት፣ የአፕል ስቶርን የችርቻሮ ሰንሰለት በመክፈት እና የኩባንያውን እድገት ለማስፋት በርካታ ኩባንያዎችን ማግኘትን ጨምሮ። የምርት ፖርትፎሊዮ. እ.ኤ.አ. በ 2011 ስራዎች በጤና ምክንያት ስራቸውን ለቀቁ እና ከሁለት ወራት በኋላ ሞቱ ። በቲም ኩክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ ተተካ። አፕል በኦገስት 2018 ከ1 ትሪሊዮን ዶላር በላይ፣ ከዚያም በነሀሴ 2020 2 ትሪሊዮን ዶላር እና በቅርቡ በጃንዋሪ 2022 3 ትሪሊዮን ዶላር ዋጋ የተገዛለት የመጀመሪያው የአሜሪካ ኩባንያ ሆነ። ኩባንያው አንዳንድ ጊዜ የኮንትራክተሮችን የስራ ልምዶችን በተመለከተ ትችት ይደርስበታል። ፀረ-ውድድር ልማዶችን እና የቁሳቁስ ምንጮችን ጨምሮ የአካባቢ ልማዶቹ እና የንግድ ስነ ምግባሮቹ። ቢሆንም፣ ኩባንያው በከፍተኛ የብራንድ ታማኝነት ይደሰታል፣ እና በዓለም ላይ ካሉት ዋጋ ያላቸው ብራንዶች ውስጥ አንዱ ነው።
|
40163
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8C%85%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8C%88%E1%89%B5%E1%88%AD
|
ማጅራት ገትር
|
ማጅራት ገትር በድንገት በመነሳትና የአንጎልንና የኀብለ-ሰርሰርን ሽፋን የሆነው ስስ አካል በመመረዝ የአእምሮ መታወክ ስሜት የሚያስከትል አደገኛ በሽታ ነው፡፡ ለዚህ በሽታ በተለያዩ አካባቢዎች የተለያዩ ስያሜዎች ቢሰጠውም በስፋት የሚታወቁት ስያሜዎቹ ግን ማጅራት ቆልምም ፣ የጋንጃ በሽታና ሞኝ ባገኝ የሚባሉት ናቸው።
የበሽታው ምንነትና ሥርጭት
በሽታው በየትኛውም ክፍለዓለም የሚገኝ ሲሆን በአፍሪካም አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰትበት የመልክአ ምድር ክልል አለው። ይህም ክልል “የአፍሪካ ማጅራት ገትር መቀነት" በመባል የሚታወቅ ሲሆን የሚገኘውም ከሰሐራ ምድረበዳ በስተደቡብና ከምድር ወገብ በስተሰሜን ባለው ሥፍራ ነው። ኢትዮጵያም በዚህ ክልል ውስጥ ትገኛለች። በአገራችን በሽታው አብዛኛውን ጊዜ የሚገኘው በጣም ሞቃታማና ደረቅ ያየር ጠባይ በሚታይበት ከጥር እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ሲሆን በማጅራት ገትር ወረርሽኝ የሚታወቁት ወራት ጥር፣ የካቲት፣ መጋቢት፣ ሚያዝያና ግንቦት ናቸው። ማጅራት ገትር ከ፰–፲፪ ዓመት በወረርሽኝ መልክ እየተቀሰቀሰ ጉዳት ማድረሱም ይታወቃል።
የበሽታው መንስዔና የመተላለፊያ መንገዶች
የበሽታው መንስዔዎች በዓይን ሊታዩ የማይችሉ ረቂቅ ተሕዋስያን ናቸው። በወረርሽኝ መልክ ለሚከሰተው ማጅራት ገትር መንስኤው በእንግሊዘኛው ቃል “ኔስሪየ ሜኒንጅቲዲስ" () ተብሎ የሚታወቀው ተሕዋስ ነው።
የበሽታው አምጪ ተሕዋስያን በሽታው ካለበት ወይንም ተሕዋስያኑ በሰውነት ውስጥ እያሉ የሕመም ምልክቶች ከማይታይበት ተሸካሚ ሰው አፍንጫና ጉሮሮ በትንፋሽ፣ በማስነጠስና በሚያስልበት ወቅት በመውጣት ከአየር ጋር ወደ ጤናማው ሰው አፍንጫና ጉሮሮ ይደርሳሉ።
ተሕዋስያኑም ከሁለት እስከ አሥር ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ የአፍንጫን የውስጥ ክፍልና ጉሮሮን በመውረር የጉንፋን ዓይነት ስሜት ያስከትላሉ። እርባታቸውና እድገታቸው ሲሟላ ወደ ደም ኡደት በመግባት በአካል ልዩ ልዩ ክፍሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያስከትላሉ። ተሕዋስያኑ አብዛኛውን ጊዜ የአንጎል ስስ ሽፋንን በከፍተኛ ደረጃ ያጠቃሉ። የአየሩ እርጠበት መጠን ዝቅተኛና ሞቃት በሚሆንበት ጊዜ በጠባብ ክፍሎች የሰዎች ተፋፍጐ መኖር፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያለ ጥንቃቄ የቅርብ ግንኙነት ማድረግ፣ የግልንና የአካባቢ ንጽሕናን ያለመጠበቅና የመሳሰሉ ሁኔታዎች ለበሽታው መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው።
ዋና ዋና ስሜቶችና ምልክቶች
በማጅራት ገትር በሽታ የተያዘ ሰው የሚከተሉት የሕመም ስሜቶችና ምልክቶች ይታዩበታል።
• በድንገትና በአጣዳፊ ሁኔታ የሚጀምር የጤንነት መታወክ፣
• ከፍተኛ ትኩሣት /በአዋቂዎች ላይ ይበረታል/፣
• ማቅለሽለሽና ማስታወክ /በሕፃናት ላይ ይበረታል/፣
• በጣም ከባድ ራስ ምታት፣
• ማቃዠትና አዕምሮ መሳት፣
• መወራጨትና የጡንቻዎች በተለይም የጀርባና የማጅራት አካባቢ መኮማተርና መገተር፣
• የዓይኖች ሙሉ ለሙሉ ብርሃን ለማየት ያለመቻል ናቸው፡፡
በሽታው የሚያደርሳቸው ጉዳቶች
ይህ በሽታ በዚህ የዕድሜ ክልል ያሉትን ያጠቃል ባንልም በአብዛኛው ለበሽታ የተጋለጡት ከሁለት እስከ ሠላሳ ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት የኀብረተሰብ አባላት ናቸው። የበሽታው ተሕዋስያን በጆሮና በዓይን ነርቮች ላይ ጉዳት ስለሚያደርሱ መደንቆርንና መታወርን ሊያስከትሉ ይችላሉ። በማጅራት ገትር የተያዘ ሰው የልብና የኩላሊት ሕመም ሊደርስበት ይችላል። የአጥንት መገጣጠሚያዎች ሕመምና የመዋጥ ችግር ይፈጥርበታል። አልፎ አልፎ በሳንባ ምች የተነሣ ይሞታል። በአጠቃላይ በማጅራት ገትር የተያዘ ሰው ከአካል መጉደል እስከ ሕይወት ማጣት የሚያደርሱ ሁኔታዎች ሊያጋጥሙት ይችላሉ።
ሕክምናውና የመከላከያ ዘዴዎች
ማጅራት ገትር በሕክምና የሚድን በሸታ ነው። ፈጣንና ተገቢ ሕክምና የተደረገላቸው ሕመምተኞች ከመቶው ከዘጠና በላይ የሚሆኑት የመዳን ዕድል አላቸው። ሕክምና ካላገኙ ግን የሚገድል በሽታ ነው። ማጅራት ገትርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከምንጠቀምባቸው ዘዴዎች ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው።
• በአንድ አካባቢ ማጅራት ገትር መኖሩ ጥርጣሬ ካለ በክልሉ የሚገኙ መንግሥታዊና ሕዝባዊ ድርጅቶች እንደዚሁም ግለሰቦች ፈጥነው በአቅራቢያው ለሚገኙ የጤና ድርጅቶች ማሳወቅ፣
• መንግሥታዊና ሕዝባዊ ድርጅቶች ከጤና ተቋሞች ጋር በመተባበር ኀብረተሰቡ ስለበሽታው ምንነት እንዲያውቅ መቀስቀስ እንደዚሁም የተጠናከረ አሰሳ እንዲካሄድ፣
• መጠለያዎች እንዲሠሩና ከያሉበት ወደ መጠለያዎች እንዲወሰዱ ማድረግ፣
• የማጅራት ገትር ወረርሽኝ በሚነሳበት ወቅት ሕዝቡን ሊያሰባስቡ የሚችሉና በሽታውም እንዲዛመት የሚያግዙ እንደማኅበር፣ ሰርግ፣ ሰደቃና የመሳሰሉትን ወረርሽኙ ጋብ እስከሚል ድረስ ማቆየት። ይህም በሸታው እንዳይዛመት የሚረዳ መሆኑን ኀብረተሰቡ እንዲያውቅ ማድረግ፣በሸታው በገባበት ክልል በተለይም የሕዝብ ክምችት ባለባቸው ሥፍራዎች ለምሳሌ በትምህርት ቤቶች፣በወታደር ሠፈሮች፣ በመጠለያዎች፣ በወህኒ ቤቶችና በመሳሰሉት የመከላከያ ክትባት መስጠት፣
• የማጅራት ገትር ሕሙማንን በቅርብ ያስታመሙና የሚያስታምሙ ሰዎች የመከላከያ መድሃኒት እንዲውጡ ማድረግ፣
• ለሕሙማን ጊዜያዊ መጠለያ በማዘጋጀት ተገቢ የሕክምና ዕርዳታ እንዲያገኙ ማድረግ፣
• በሽታው በገባበት አካባቢ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በሚያስነጥስበትም ሆነ በሚስልበት ጊዜ በመሐርም ወይም በጨርቅ አፍንና አፍንጫን መሸፈን በተጨማሪም ንፍጥንም ሆነ አክታን የትም እንዳይጣል ጥንቃቄ ማድረግ፣ በአጠቃላይም የግልንና የአካባቢ ንጽሕናን መጠበቅ።
በንግሥት ዘውዲቱ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ዓቢይ ኃይሉ «በማጅራት ገትር መያዙ በምርመራ የተረጋገጠው በሽተኛ ህክምና መውሰድ የሚችለውም በሆስፒታሉ ውስጥ በመተኛት በደምስር በሚሰጥ አንቲባዮቲክስ( ፀረ ባክቴሪያ) መድኃኒት ነው።» ይሉና በበሽታው የተያዘ ሰው በሆስፒታል ውስጥ ከሰባት እስከ አስራ አራት ቀናት ተኝቶ መታከም እንዳለበትም ይገልጻሉ።
ዋቢ ምንጮች
የኢትዮጵያ ጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲቲዩት፤ «ማጅራት ገትር»፤
አዲስ ዘመን፤ «ድንገተኛውና ተላላፊው ማጅራት ገትር»፤
|
41178
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8B%E1%8B%AD%E1%8C%A6%E1%8A%95
|
ፋይጦን
|
ፋይጦን (ግሪክኛ፦ ) በግሪክ አፈ ታሪክ የሚታወቅ ሰው ነው።
በትውፊት ዘንድ የፀሐይ አምላክ ሄሊዮስ እና የክሊመኔ ልጅ ነበረ። ክሊመኔ የኢትዮጵያ ንጉሥ «ሜሮፕስ» ንግሥት ትባላለች። ፋይጦን ግን አድጎ አባቱ በዕውኑ ሄሊዮስ እንደ ነበር ማስረጃ ፈለገ። ስለዚህ አባቱ ሄሊዮስ የፀሐይቱን ሠረገላ እንዲነዳ ፈቀደው። ፋይጦን ሠረገላውንም ሲነዳ፥ አልቻለበትምና ፀሐይቱ ወደ ምድር ከመጠን እንድትቀርብ አመጣት። ስለዚህ ነው የአይቲዮፒያ (አፍሪቃ) ስዎች ቆዳ የተቃጠለ እንዲሁም ሳህራ በረሃ የተፈጠረ የሚል ትውፊት ነበር። የአማልክት አለቃ ዜውስ ግን ፋይጦንን በመብራቅ ገደለውና ከሠረገላው በኤሪዳኑስ ወንዝ ወደቀ። የዚህ ወንዝ መታወቂያ ፖ ወንዝ በጣልያን አገር መሆኑ ባብዘኛው ይታመን ነበር። እህቶቹ ሲያልቅሱለት ልብን ዛፎች ሆኑ እምባዎቻቸውም ወርቃማ የዛፍ ሙጫ (አምኒት ወይም በግሪክ «ኤሌክትሮን») ሆኑ። ይህ ትውፊት በተለይ በአረመኔው ጸሐፊው ኦቪድ ጽሑፍ ይታወቃል።
ከዚህ ባሻገር አኒዩስ ዳ ቪቴርቦ እና ዮሐንስ አቨንቲኑስ ባሳተሙት መረጃዎች ዘንድ፣ ፋይጦን እንደ ታሪካዊ ግለሰብና የሕዝቡ አለቃ ይታያል። ሚሪና ከአማዞኖቹ ሠራዊት ጋር በከነዓን ባለፈችው ወቅት ካባረረቻቸው ነገዶች መካከል ነበሩ። የፋይጦን ወገን ከከነዓን በመርከብ ወጥተው ለብዙ ዓመታት መኖሪያ ሲፈልጉ በሜድቴራኔያን ባህር ተንቀዋለሉ። በመጨረሻ በ2108 ዓክልበ. ግድም ወደ ጣልያን አገር መጥተው የራዜና ንጉሥ ማሎት ታገስ ከፖ ወንዝ ስሜን እንዲኖሩ ፈቀደላቸው። በኋላ በ2079 ዓክልበ. ግድም ፋይጦን ልጁን ሊጉር በዚያች አገር («ሊጉርያ») ትቶ ግማሽ ሕዝቡን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ እንደ ፈለሱ ደግሞ ይጻፋል። ለመሆኑ በዚያው ዘመን ወደ ኩሽ መንግሥት የገባ የከነዓን ትውልድ «ዋቶ» የተመዘገበ ነው። ዋቶና ሕዝቡ በግብጽና በሱዳን ረሃብ አገኝተው እስከ ደጋ ድረስ መንገዳቸውን ቀጠሉና በዚያ ሠፍረው የወይጦ ሕዝቦች ወላጆች ሆኑ ይባላል።
የግሪክ አፈታሪክ
|
13037
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%93%E1%8B%AB
|
ጓያ
|
ጓያ የአትክልት አይነት ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ነው። የሚሰራውም ከጓያ ዘር የሚሰራ የንፍሮ አይነት ነው።
በብዛት ከተመገቡት ግን ልምሻ ለሚባል በሽታ የሚያጋልጥ ነው። በህንድና በኢትዮጵያ ለብዙ ሰዎች የሰውነት ልምሻን አስከትሏል።
በዘሮቹ ውስጥ ልምሻውን የሚፈጥረው ጥንተ ንጥር ሲሆን፣ በምዕራብ እስያ አገራት ብዙ የሌለውን ትውልድ ለማስገኘት የማራባት መርሀግብሮች እየተካሄዱ ነው።
የኢትዮጵያ አበሳሰል
|
30808
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%88%9D%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8B%8B%E1%88%88%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%8A%A9%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%89%80%E1%88%9B
|
ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ
|
ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ኩበት ማለት የደረቀ የከብት እበት ሲሆን ከብቶች ባልዋሉበት ቦታ ኩበት መልቀም አይቻልም ።
ነገር ግን ከብቶች በሚውሉበት ቦታ እበት ስለሚጥሉ እበቱ ደርቆ ኩበት ስለሚሆን ሰዎች ለማገዶ
ይለቅሙታል ማለት ይሰበስቡታል ።
ያልተተረጎመ ምሳሌ
ተረትና ምሳሌ
|
3586
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%91%20%E1%8A%90%E1%8C%8B
|
ብርሃኑ ነጋ
|
ውልደትና እድገት
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. ከታዋቂው ነጋዴ የአቶ ነጋ ቦንገር እና ከወይዘሮ አበበች ወልደጊዮርጊስ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።በወቅቱ ገዢውን የደርግ መንግስትን በመቃወም በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። በ1977 መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ ብርሃኑ ከሌሎች አክራሪ ተማሪዎች ጋር ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አሲምባ ተራራ ተሰደደ። በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ፣ በኢሕአፓ ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎችን በግልጽ በመተቸቱ ታስሯል። ከጥቂት ወራት በኋላ በአጋቾቹ ተፈትቶ ወደ ሱዳን ተሻግሮ ለሁለት አመታት የኖረበት ሲሆን በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት እስኪሰጠው ድረስ። በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኒው ፓልትዝ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ያጠናቀቁ ሲሆን በኒውዮርክ ከተማ ከሚገኘው ከኒው ሶሻል ጥናትና ምርምር ትምህርት ቤት በኢኮኖሚክስ ፒኤችዲ አግኝተዋል።
በዚያን ጊዜም በክፍለ አህጉሩ ያለውን ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ተንትኖ የሚተነትን "የአፍሪካ ቀንድ" ዓመታዊ ኮንፈረንስ አዘጋጆች አንዱ ሆነዋል። ከአምስት ዓመታት በላይ በፖለቲካ መሪዎች፣ የፖሊሲ ተንታኞች እና በአፍሪካ ክፍል ለሚደረጉ ለውጦች ፍላጎት ባላቸው ተመራማሪዎች መካከል የእውቀት ውይይት መድረክ ሆኖ አገልግለዋል። የዶክትሬት ትምህርቱን በማጠናቀቅ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ተቀላቀለ፣ ከዚያም ለሦስት ዓመታት በኢኮኖሚክስ መምህር ሆኑ።
በኋላ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር እምቢልታ የተባለ በየሁለት ወሩ የሚታተም መፅሄት መስርቶ ይንቀሳቀሱ ነበር በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር መስራች ሊቀመንበር ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ተመለስ ብርሃኑ ከባለቤቱ እና ከሁለቱ ልጆቹ ኖህ እና ኢያሱ ጋር በ1994 ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።ብርሃኑ ስራ ፈጣሪ ሆኖ የኢትዮጵያ አግሮ-በቆሎ የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ እና አዲስ መንደር ቤተሰብ ቤት ገንቢዎች መሰረተ። ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል በመምህርነት አገልግሏል። ከ1996 እስከ 2000 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለመመስረት የረዱት ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የማማከር ስራ ሰርተዋል።
ሚያዚያ 8 ቀን 2001 ብርሃኑ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ የአካዳሚክ ነፃነትን አስመልክቶ ቀኑን የሚቆይ የፓናል ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመቀጠልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የተማሪዎች ተቃውሞ ተካሂዷል። የታሰሩት ይህ ፓናል በማግስቱ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ተቃውሞ አነሳስቷል በሚል ክስ ቢሆንም ሰኔ 5 ቀን በዋስ ተለቀቁ እንጂ አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም።
የ2005 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ
በምርጫ 2005 ብርሃኑ መለስ ዜናዊን ተከራክሯል። ከምርጫው በኋላ የፖለቲካ አለመግባባት ቢፈጠርም ከ138ቱ የከተማው ምክር ቤት 137 መቀመጫዎች ውስጥ 137ቱን ያገኙት የ አባላት ነሀሴ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ተገናኝተው ብርሃኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ መረጡ። ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ እና አሰፋ ሀብተወልድ በምክትል ከንቲባ እና በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ተመርጠዋል። ነገር ግን በጥቅምት ወር በተካሄደው ተቃውሞ ብርሀኑ እንዲታሰር ምክንያት ሆኗል ከየቅንጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አቃቤ ህግ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ሌሎች የ አመራሮች እንዲሁም በርካታ የሲቪል መብት ተሟጋቾች እና ገለልተኛ ጋዜጠኞች. የዘር ማጥፋት እና የሀገር ክህደት ወንጀል ተከሷል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የአውሮፓ ህብረት እስረኞቹ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውን አውቀው በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። ብርሃኑ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እያለ የነፃነት ጎህ ሲኬድ ("የነፃነት ጎህ)" የተሰኘ መጽሃፍ ጽፎ አሳትሟል።በመፅሃፉ ላይ እንደታተመው በኡጋንዳ ካምፓላ በኤምኤም አሳታሚ ግንቦት 2006 ይሁን እንጂ እውነተኛ አሳታሚዎች ነበሩ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኘው ከአላፋ አታሚዎች ጋር በመተባበር የወጣት ምሁራን ቡድን። ከ600 ገጾች በላይ ያረጀው መጽሐፉ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት ያተረፈ ሲሆን በመጀመሪያው ቅዳሜና እሁድ ለገበያ ቀርቦ ከ10,000 በላይ ቅጂዎችን በመሸጥ ጥቁር ገበያን በችርቻሮ 5 እጥፍ ዋጋ በማሰባሰብ - መንግስት በመጽሐፉ የተገኙ ሰዎችን ማዋከብ ጀመረ። ትራፊክ ማቆም እና መኪናዎችን መፈለግ፣ ህዝቡ የመጽሐፉን ቅጂ በጥቁር ገበያ ይሸጥ ነበር የሀገር ውስጥ አታሚዎች መጽሐፉን ለማተም ስለፈሩ ተጨማሪ ቅጂዎች ከውጭ መጡ።
በ2005 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምርጫ የብርሃኑ ፓርቲ ከ138 መቀመጫዎች 137 መቀመጫዎችን አሸንፏል። ከዚያም ገዥው ፓርቲ ከተማዋን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በስተመጨረሻ ብርሃኑን ጨምሮ የፓርቲውን አመራሮች በሙሉ አሰረ። ብርሃኑ ከ21 ወራት እስር በኋላ እስከ ሐምሌ በኢትዮጵያ አቆጣጠር 1999 ድረስ በቃሊቲ እስር ቤት ታስረው ነበር። ከሐምሌ 13 ቀን 1999 ዓ.ም. ጀምሮ መንግሥት ባደረገው ይቅርታ መሠረት ከእስር ተለቀዋል። ከተፈቱ በኋላ ወደ አሜሪካ ሄደዋል።
ከሁሉም የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ጋር በመሆን በ2007 ከሀገር ወጥቶ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ በበክኔል ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ሆኖ ተመልሷል። ብርሃኑ አሜሪካ በነበረበት ወቅት ግንቦት ሰባት የተባለ አዲስ የፖለቲካ ቡድን መመስረቱን አስታውቆ አሮጌው በመንግስት ፈርሷል። ህዝባዊ እምቢተኝነቱን ሁሉን አቀፍ በሆነ መንገድ ለማራመድ የተቋቋመው ግንቦት ሰባት በኢትዮጵያም ሆነ በውጭ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ስቧል። ግንቦት ሰባት አሁን በኢትዮጵያ ለነጻነት እና ለዲሞክራሲ ከሚታገሉ ታዋቂ ተቃዋሚ ድርጅቶች አንዱ ነው። ገዢው መንግስት ሚያዚያ 24 ቀን 2009 በግንቦት 7 አባላት የተመራውን የመንግስት ግልበጣ ሙከራ ማክሸፉን እና የሴራው አካል ናቸው ያላቸውን 35 ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ጄኔራል ተፈራ ማሞ የብርሃኑ ዘመድ ጌቱ ወርቁ እና የ80 ዓመቱ አዛውንት ፅጌ ሀብተ ማርያም በስደት በነበሩበት ጊዜ የሌላ ታዋቂ የተቃዋሚ አባት አባት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ይገኙበታል። ግንቦት 7 ይህ ውንጀላ መንግስት ተቃዋሚዎቹን ህገወጥ ተግባር በመወንጀል እና የካንጋሮ ፍርድ ቤት በመቅጣት በአጠቃላይ ተቃውሞዎችን የማፈን አካል ነው ብሏል። እ.ኤ.አ. በ2009 መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ብርሃኑ በሌሉበት እና ከሌሎች አራት ሰዎች ጋር (በሌሉበት የተፈረደባቸው) በሞት እንዲቀጣ ወስኖ 33ቱ ደግሞ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸዋል። ብርሃኑ እ.ኤ.አ. በ2015 የፀደይ ወቅት በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ ሙሉ ፕሮፌሰር ሆነ። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2015 ብርሃኑ በቀይ ባህር የረዥም ጊዜ መሪ ከነበሩት የኢሳያስ አፈወርቂ መንግስት እርዳታ ሲያገኙ ከነበሩት "የነጻነት ታጋዮች" ጋር ለመቀላቀል ወደ ኤርትራ ሄደ። በጥር 2016 ደጋፊዎቹን "ለማዘመን" እና ለድርጅቱ ገንዘብ ለማሰባሰብ ወደ አሜሪካ ተመለሷል።
ሃገራዊ "ለውጥ"
ሃገራዊ " ለውጡን" ተከትሎ በብርሃኑ ላይ የተመሠረተው ክስ ተቋርጧል ይህም ሰፊ የአንድ ወገን አካል ነው። ይቅርታ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ የሰላማዊ የፖለቲካ ተቃዋሚነት ሚናውን ለመቀጠል ችሏል። በግንቦት 2010 የብርሃኑ ግንቦት 7 ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ እና ሰማያዊ ፓርቲን ጨምሮ ከሌሎች 6 ወግ አጥባቂ-ብሔርተኛ() ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በመዋሃድ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ መሰረቱ፤ ብርሃኑ መሪ ሆኖ ተመርጧል። የትምህርት ሚኒስቴር ከ2021 የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ በኋላ በጠ/ሚ አብይ አህመድ የሚመራው የብልጽግና ፓርቲ በከፍተኛ ድምፅ አሸንፏል። በመሆኑም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አዲስ መንግስት አቋቋሙ። የብርሃኑ ነጋ ፓርቲ ኢዜማ 4 መቀመጫዎችን አሸንፏል። ጠ/ሚ አብይ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት ቃል በገቡት መሠረት በምርጫው የተሳተፉትን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ለካቢኔነት እንዲቀላቀሉ ጋብዘዋል።
ጥቅምት 6 ቀን 2021 ብርሃኑ ነጋ በጠ/ሚ አብይ አህመድ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። በእለቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመቱን ከሌሎች ሚኒስትሮች ጋር አጽድቋል።
የአሁኑ የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስትር ከነሐሴ 31 2023 ጀምሮ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስቴርነት በድራቢነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ተደርገው ተሹመዋል፡፡ ይህም የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ በመሆን በአዋጅ የተቋቋውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል።
የግል ሕይወት
ብርሃኑ ትውልደ ኢትዮጵያዊት አሜሪካዊ የአይን ህክምና ባለሙያ፣ በ1989 ዶ/ር ናርዶስ ሚናሴን አግብቶ ሁለት ልጆችን አፍርተዋል - ኖህ፣ ከካርኔጊ ሜሎን ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ምሩቅ እና ኢያሱ፣ የፔንስልቬንያ ዩኒቨርሲቲ እና የሃርቫርድ ቢዝነስ ት/ቤት በፋይናንሺያል የተመረቀዋል። ብርሃኑ የአርሰናል ክለብ፣የክሊቭላንድ ፈረሰኞቹ እና የፊላደልፊያ ንስሮች ደጋፊ ነው።
የኢትዮጵያ ሰዎች
|
8561
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%8B%B1%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A9
|
ስንዱ ገብሩ
|
ወይዘሮ ስንዱ ገብሩየመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ፣ የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት ዲፕሎማት የነበሩት እና ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም በ፺፫ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን የክብርት ዶክቶር፣ ወይዘሮ ስንዱ ገብሩን ማንነት የሚዘክር “ዝክረ - ስንዱ ገበሬ”፣ በሚል ዝግጅት በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በኢትየጽያ የሴቶች ማኅበራት ቅንጅት (ኢሴማቅ)፣ ከኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሴት መገናኛ ብዙኀን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበረና፣ ከጾታዊ ጥቃት መከላከያ ማኅበር ጋር በትብብር የተዘጋጀ ዝክር ተከናውኗል።
ልደትና የወጣትነት ዘመናት
ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፰ ዓ/ም ተወለዱ። አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የምክር ቤቱ ፕሬዘደንት የነበሩት በዳግማዊ ምኒልክ ሹመትም የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ አስተዳዳሪ የነበሩት ከንቲባ ገብሩ ደስታ ሲሆኑ ታናሽ እህታቸው ደግሞ የውብዳር ገብሩ (አሁን ታዋቂዋ ሙዚቀኛ እማሆይ ጽጌ ማርያም) ናቸው።
ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰበት ወቅት እቤታቸው አስተማሪ ተቀጥሮላቸው የአማርኛን ትምህረት ከፊደል መቁጠር እስከ ዳዊት መድገም በቤታቸው ተማሩ። ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ሄደው በስዊድን ሚሲዮን ትምህርት ቤት በመግባት እስከ ስምንተኛ ክፍል ተምረዋል።
ከንቲባ ገብሩ ወጣቷን ስንዱ ገብሩን እያስከተሉ ወደ ቤተ መንግሥትም ሆነ ሌላ ሥፍራዎች ይወስዷቸው እንደነበረና ከጊዜው አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንንም ጋር እንዳስተዋዋቋቸው ተዘግቧል። አልጋ ወራሹም የወጣቷን ብልህነትና ትጋት በማድነቅ ወደ ፈረንጅ አገር ተልከው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ባዘዙት መሠረት ወይዘሮ ስንዱ በ፲፱፻፳፩ ዓ/ም (ፊታውራሪ አመዴ በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ይላሉ) ወደ ስዊስ ለትምህርት ቢሄዱም ኑሮው ስላልተመቻቸውና ትምህርት ይሰጥበት የነበረውን የጀርመንኛ ቋንቋ ስላልወደዱት ወደ ፈረንሳይ አቅንተው ትምህርታቸውን ቀጠሉ። በመጨረሻም በስዊስ እና በፈረንሳይ ሁለት ትምህርት ቤቶች በመዘዋወር በዲፕሎማ ተመረቁ። እዛው የሕግ ትምህርት ለመቀጠል ጀምረው የነበረ ቢሆንም፤ ፍላጎታቸው ወደ ሥነ-ጽሑፍ በማዘንበሉ በአጠቃላይ ለአምስት ዓመታት እዛው ተምረው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ወደ ሀገራቸው እንደተመለሱም በአዲስ አበባ በቅዱስ ጊዮርጊስ ትምህርት ቤት ውስጥ የፈረንሳይኛ ቋንቋን፣ ሀይጅን፣ ቁጥርንና የአማርኛ ድርሰት አጻጻፍን ማስተማር ጀመሩ። በዚህ ሁኔታ አንድ ዓመት እንደቆዩ ለብላታ ሎሬንሶ ታዕዛዝ ተዳሩና ባለቤታቸው የሐረርጌ ክፍለሀገር አስተዳዳሪ ሆነው በመሾማቸው ወደዚያው ከባለቤታቸው ጋር አቀኑ። ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላም ብላታ ሎሬንሶ የፍርድ ቤት ሹምና የዜና ስርጭት ኃላፊ ሆነው በመሾማቸው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ አብረዋቸው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ።
የፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ዘመናት
ፋሺስቶች ኢትዮጵያን በወረሩ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ እንግሊዝ ሀገር ሲሰደዱ ብላታ ሎሬንሶ ታዕዛዝም አብረው ከጃንሆይ ጋር ሄዱ። ወይዘሮ ስንዱ ግን ከቤተሰቦቻቸው ጋር እና ሆለታ ውስጥ ከሚገኙ ወደ መቶ የሚጠጉ የጦር መኮንኖች ጋር ተቀላቅለው ፋሺስቶችን ለመፋለም ወደ ቦሬ ሄዱ። እዚያም የመትረየስ አተኳኮስ ትምህርት ተማሩ። ወደ ነቀምት በመሄድም ሕዝብን እየሰበሰቡ ስለ ነፃነት ማስተማሩን ተያያዙት። በዚህ ወቅት በባንዳዎች ጠቋሚነት በፋሽስት እጅ ከመውደቅ ለጥቂት አምልጠው ጎሬ ላይ ከልዑል ራስ እምሩ ጦር ጋር ተቀላቀሉ። ከዚያም በጦርነቱ የሚጎዱ አርበኞችን ለማከም የሚሆን ቀይ መስቀል ለማቋቋም መፈለጋቸውን ለራስ እምሩ አማክረው በተሰጣቸው ፭ መቶ ብር አቋቁመው አርበኞችን መርዳት ጀመሩ። ወዲያው ግን እርሳቸው ተቀላቅለውት የነበረው የጥቁር አንበሳ ጦር ሲመታ በጣልያን ሠራዊት እጅ ተማርከው በእስር ወደ አዲስ አበባ አመጧቸውና የቁም እስረኛ ሆኑ።
የካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ግራዚያኒን ለመግደል በተደረገው ሙከራ ወንድማቸው መሸሻ ገብሩ አሉበት በመባል ይታሰሱ ስለነበር ወንድማቸውን ከአደጋ ለማዳን ሲሞክሩ በድጋሚ በፋሺስቶች እጅ ወደቁ። በወቅቱ ግራዚያኒ ይኖርበት የነበረው የገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ውስጥ ታሰሩ። ቀጥሎም ወደ አስመራ፣ ከዚያ ወደ ምጽዋ ተወሰዱ። ከምጽዋ ወደብ ሦስት መቶ ወንዶችና ስምንት ሴቶች (እማሆይ ጽጌ ማርያምን ጭምር) ሆነው በመርከብ “አዚናራ” ወደተባለች የኢጣሊያኖች እስር ቤት ተወስደው ዘጠኝ ወራት ታሰሩ።
ከእስር በኋላም ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ በእንደዚህ ያለ ተግባር ላይ እንዳይሰማሩ ከፍተኛ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም፤ ማስፈራሪያው ሳይበግራቸው አርበኞችን በግጥም፣ በወኔ ቀስቃሽ ጽሑፎች በማበረታታት፣ መረጃ በማቀበል፣ መሣሪያ በማዳረስ የጀግንነት ተግባር ፈጽመዋል።
ከድል በኋላ
ከድል በኋላ ወይዘሮ ስንዱ ለሁለት ዓመታት ደሴ ከተማ የሚገኘው የወይዘሮ ስኂን ትምህርት ቤት አስተዳዳሪ በመሆን፣ በኋላም ወደ አዲስ አበባ ተመልሰውም የእቴጌ መነን ትምህርት ቤት ምክትል ርዕሰ መምህርነት፣ ከዚያም የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ መምህር ሆነው አገልግለዋል። በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በነበሩበት ወቅት፤ “ኮከብ ያለው ያበራል ገና”፣ “የየካቲት ቀኖች”፣ “የኑሮ ስህተት” የሚሉ ትያትሮችን ሠርተው አቅርበዋል።
የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባል
ከ፲፱፻፵፰ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ድረስ የመጀመሪያዋ የሴት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባልና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው አገልግለዋል። በዚህ ምክር ቤት አባል በነበሩበት ጊዜ ብቸኛዋ ሴት ከመሆናቸውም ባሻገር የሴቶች እኩልነት በማይከበርበት ጊዜ እና “የወንድ ዓለም” በገነነበት የታሪክ ምዕራፍ የሴቶችን ሰብዓዊ መብት ለማስከበርና እኩልነትን በሕግ ለማስተማመን ብዙ የታገሉ ሴት ነበሩ። ስለዚህ ጊዜ ሁኔታዎች ምስክርነት ከሰጡት በከፊሉ፦
“… የቤተሰብ ሕጉ በእርሳቸው ጊዜ ሲወጣ፣ የመኖሪያ ስፍራ የመምረጥን መብት በተመለከተ ለባል የተሰጠውን መብት ተከራክረው ተቀባይነት ቢያጡም የፍትሕ ብሔር ሕጉ ላይ ሴቶች ባገቡት ወንድ ስም ይጠሩ የሚለውን በመቃወም እንዳይፀድቅ ያደረጉና ያስቀየሩ ሴት ስለሆኑ ቀዳማይት ታጋይ እላቸዋለሁ። …” ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ፤ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ።
“… የተፈጠሩበትን ዘመን፣ ሁኔታና አካባቢ አልፈው ዓላማቸውን ያሳኩ አንቱ ለተባለላቸው የአገልግሎቶችና የሥራ አይነቶች ከውጊያ እስከ ውሳኔ ሰጪነት በመቀመጥ ፈር ቀዳጅ ናቸው። በተቀመጡበት ሥልጣንም፣ ለተነሱበት ዓላማ ለሴቶች የእኩልነት ጥያቄ የከፈሉት አስተዋጽኦና ተግባራት በታሪክ የዘመኑ ታላቅ ሰው ያደርጋቸዋል …” ወይዘሮ ሳባ ገብረ መድኅን፣ የኢትዮጵያ ሴቶች ማኅበራት ቅንጅት ዳይሬክተር።
እራሳቸውም በጊዜው የዚሁ ሸንጎ አባል የነበሩት ፊታውራሪ አመዴ ለማ ደግሞ ስለዚህ ጉዳይ ትዝታቸውን ሲያካፍሉን፦
“የፍተሐ ብሔሩ ሕግ ቀርቦ ስንከራከር፣ ምን ይላል ፍትሐ ብሔር ውስጥ ያን ጊዜ ሲወጣ፣ ‘የቤቱ ሹም ባል ይሆናል። ሚስት ለባሏ ታዛዥ መሆን አለባት። እንዲህ እንዲህ የሚል ሴቶችን የሚጫኑ አንቀጾች አሉ። ይሄንን ወይዘሮ ስንዱ የዚያን ጊዜ ቀደም ብለው የነቁ ስለነበረ “እንዴ! ለምን አንድ ጊዜ እኛን ንጉሠ ነገሥቱ እኩል ናችሁ ካሉን በኋላ በእራሳችን ስምምነት እንጂ በሕግ ሴቶችን የሚጨቁን ሕግ መግባት የለበትም” ብለው ተከራከሩ። እሺ ድምጽ ይሰጥበት ሲባል አንድ ሰው ብቻ ደገፋቸው። ተናደዱ። “እናንተ እዚህ ምክር ቤት የመጣችሁ ወንዶች፤ ስትመረጡ ሴትና ወንደ ነበር የመረጣችሁ፣ ግን ልትመክሩ የመጣችሁት ለወንዶች እንጂ ለሴቶች እንዳልሆነ ታዝቤአችኋለሁ። ይህ ዛሬ እናንተ የሰጣችሁት ውሳኔ፣ ከአንድ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ብዙ ሴቶች ገብተው ይገለብጡታል እና ዘለቄታ የለውም።” ብለው ተናደው ይሄን ተናግረው ወጡ። ይላሉ
ሌላው የዚህ ሸንጎ አባልና ለብዙ ዘመናት የወይዘሮ ስንዱ ጓደና የነበሩት አቶ ጠንክር ተድላ፦ ሴቶችን በተመለከተ ጉዳይ ባል ከሚስቱ እውቀት ውጭ ከ አምሥት መቶ ብር በላይ እንዳይበደር የሚል ሃሣብ አቅርበው በጋለ ስሜት እንደተከራከሩና ውጤቱም ይህ ቁም ነገር ሕግ ለመሆን የበቃ መሆኑን ይመሰክራሉ።
ሌላው ብዙ የተሟገቱበትና ውጤታማ የሆኑበት ጉዳይ በጊዜው ቀርቦ የነበረው ‘እንደ ፈረንጆች’ ተለምዶ የኢትዮጵያም ሴቶች ባል ሲያገቡ የባላቸውን አባት ስም እንዲጠቀሙበት የሚል ያልተሳካ የሕግ ረቂቅ ነበር።
ሌላ አስተዋጽዖዎች
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበር ፕሬዝዳንት፣ የሕዝባዊ ኑሮ እድገት ዋና ፀሐፊነትና አስተዳዳሪነት፣ በምዕራብ ጀርመን ለሦስት ዓመት የትምህርት አታሼ በመሆን አገልግለዋል። ወይዘሮ ስንዱ ከአሥር በላይ የግጥምና ልብ ወለድ መጻሕፍት የጻፉ ሲሆኑ ሠላሳ ሁለት ጽሑፎቻቸው በ[[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ] ይገኛሉ።
የድርሰት ሥራዎች
ኮከብህ ያውና ያበራል ገና
በግራዚያኒ ጊዜ የየካቲት ቀኖች (፲፱፻፵፯ ዓ/ም)
የታደለች ህልም (፲፱፻፵፰ ዓ/ም)
ርእስ የሌለው ትዳር (፲፱፻፵፰ ዓ/ም)
የኔሮ ስህተት (፲፱፻፵፰ ዓ/ም)
ከማይጨው መልስ (፲፱፻፵፱ ዓ/ም)
ፊታውራሪ ረታ አዳሙ (፲፱፻፵፱ ዓ/ም)
የመጀመሪያዋ የሴት ፓርላማ አባል፣ የሴት የሰብዓዊ መብት ተሟጋች፣ ጀግናና ፀረ-ፋሺስት አርበኛ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣የመጽሐፍ ደራሲ፣ እና የመጀመሪያዋ የሴት ዲፕሎማት ስንዱ ገብሩ (የክቡር ዶክተር) ሰኞ ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም በተወለዱ በ ፺፫ ዓመታቸው ሕይወታቸው አልፎ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል።
ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ ላበረከቷቸው አስተዋጽዖዎች የወርቅ ሜዳሊያ፣ የንግሥት ሣባ የወርቅ ኒሻን፣ የቀይ መስቀል የወርቅ ሜዳሊያ እና በኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ዘመን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተሰጥቷቸዋል።
ዋቢ ምንጮች
(ሰኞ ግንቦት 3 ቀን 2001 ዓ.ም.
» በዮናስ ኃይለ መስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።
=15 (መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፫ ዓ/ም ታይቷል።)
የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
|
22798
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%89%BB
|
ግቻ
|
ግቻ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
በቄጠማ ወገን () ውስጥ አለ።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
ግቻ በእርሻ ውስጥ የሚገኝ አስቸጋሪ አረም ነው።
የተክሉ ጥቅም
የአኩራቹ መረቅ ትኩሳት፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ችግር ለማከም ይችላል።
የአኩራቹ መረቅ በቅቤ ደግሞ ስለ መዓዛው በአንዳንድ ብሔር ለጽጉር ተጨምሯል።
የኢትዮጵያ እጽዋት
|
49140
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B1%E1%89%81%E1%8C%A5%E1%88%AB
|
ሱቁጥራ
|
ሱቁጥራ ወይም ሶኮትራ (አረብኛ፦ ) በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኝ የየመን ደሴት ነው። ባካባቢው ሦስት ሌሎች ትንንሽ ደሴቶችም አሉ።
የሱቁጥራ ስም መነሻ ከሳንስክሪት /ድቪፐ ሱቀደረ/ «ሀሤት ደሴት» እንደ መጣ ይባላል። በ1ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈው ግሪክኛ የቀይ ባሕር ፔሪፕሉስ (ጉዞ መግለጫ)፣ ደሴቱ /ዲዮስኮሪዶ/ ወይም «የዲዮስኮሪ» (መንታ ጣኦታት) ተባለ። ሦስተኛው መነሻ አረብኛው /ሱቅ አል-ቃትራ/፣ «የጠብታ ሱቅ» እንደ ሆነ ይባላል። ጠብታ ማለት በሱቁጥራ ብቻ የሚገኘው የሱቁጥራ ሜርቆ ቀይ ፈሳሽ ሲሆን፣ ይህ ፈሳሽ ስለቀይ ቀለሙ ለማጌጥ ተፈላጊ ነበር።
በጥንት የብዙ አገራት መርከበኞች እንደ ደረሱ ከጽሑፎቻቸው ብዛት ታውቋል። የደሴቱ ኗሪዎች በ44 ዓም በቅዱስ ቶማስ ተጠምቀው ወደ ክርስትና እንደ ገቡ ይነገራል። የኔስቶራዊ ቤተ ክርስቲያን ክፍልፋይ ምዕመናን ሆኑ። ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ፣ በአሁኑ የመን የተገኘው ማህራ ሱልጣናት ሱቁጥራን ይገዙ ነበር። በ1499 ዓም የፖርቱጋል ጦር መርከቦች ሱቁጥራን ያዙት፣ ስላልተስማማቸው ግን በ1503 ዓም እንደገና ተዉት። ጥቂት ኔስቶራዊ ክርስቲያን ሕዝብ በሱቁጥራ እስከ 1792 ዓም ድረስ ቀሩ።
የዛሬው ኗሪዎች አረብኛ እንደ መደበኛ ቋንቋ ከመናገራቸው በላይ፣ ኗሪ ቋንቋቸው ሱቁጥርኛ እንደ ደቡብ አረብኛ አይነት የሆነ ሴማዊ ቋንቋ ነው። ዋና ምርቶቻቸው ተምር፣ ንጥር ቅቤ፣ ትምባሆና አሣ ናቸው። የበሬና የፍየልም እረኞች አሉ።
ደሴቱ ከአሕጉር በመገለሉ፣ በርካታ በሱቁጥራ ብቻ የሚገኙ ብርቅዬ አትክልትና እንስሳት ዝርዮች አሉበት። በተለይም
የሱቁጥራ ሩማን
የሱቁጥራ ሜርቆ
የሱቁጥራ ወርቅ-በሜዳ
የኪያር ዛፍ - በመላው ዱባ አስተኔ ብቸኛው ዛፍ ይሄ ነው።
የሱቁጥራ እጣን ዛፍ
ብዙ የሬት ዝርዮች
የሱቁጥራ ወማይ ወፍ
የሱቁጥራ መዳብ-ጥምጣም ማር-መጣጭ ወፍ
የሱቁጥራ ድምቢጥ
የሱቁጥራ እስስት
ሦስት የሠርጣን ዝርዮች
በርካታ የሸረሪት ዝርዮች
|
8467
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%90%E1%88%AD%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8A%AD
|
ፐርል በክ
|
ፐርል በክ በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ተሸላሚ ለመሆን የበቃች አሜሪካዊት ደራሲ ናት። በክ ጁን 26 ቀን 1982 ዓ.ም በምእራብ ቨርጂኒያ ሂልዝቦሮ በተባለ ቦታ ተወለደች። ወላጆቿ ፕሬስብቴርያዊ ሚሲዮኖች የነበሩ ሲሆን ብዙውን የሚሲዮን ስራቸውን በቻይና ነው ያሳለፉት። በዚሁ የተነሳ በክ ከልጅነቷ ጀምሮ እንግሊዝኛን ብቻ ሳይሆን ቻይንኛንም አቀላጥፋ ትናገር ነበር።
ትምህርቷን በ1914 እንዳጠናቀቀች ወደ ቻይና ነው ያቀናችው። በ1915 የወደፊት ባሏ ከሚሆነውን ከጆን ሎሲንግ በክ ጋር ተገናነች። በ1917 ጋብቻቸውን ከፈጸሙ በኋላ ኑሯቸውን ናንሹ በተባለችው የገጠራማዋ አንህዌ ግዛት አደረጉ። በዚሁ ቆይታዋ ነው ወደፊት የሥነ-ጽሁፍ ስራዋ ጉልላት ለመሆን የበቃውን ስሙር መሬት () ለተባለው መጽሃፏ የሚሆናትን መረጃ የሰበሰበችው።
በክ ጽሁፎቿን ማሳተም የጀመረችው ከ1920ዎቹ ጀምራ ሲሆን አጫጭር ስራዎቿ ""፣ ""፣ "" እና "" በተሰኙ መጽሄቶች ታትመውላታል። የመጀመሪያው ወጥ ልብ-ወለድ ድርሰቷ () በ1930 በጆን ዴይ ኩባንያ ታትሟል። የጆን ዴይ ኩባንያ አሳታሚ የነበረው ሪቻርድ ዋልሽ ኋላ ላይ የፐርል በክ ሁለተኛ ባሏ ለመሆን በቅቷል።
በ1931 ጆን ዴይ ኩባንያ የፐርል በክን ሁለተኛ ወጥ ልብ-ወለድ ድርስት የሆነውን ስሙር መሬትን አሳተመ። ይኸው ሥራዋ በተከታታይ በ1931 እና በ1932 ዓ.ም በገበያ ላይ አንደኛ ተፈላጊ ሆኖ ለመዝለቅ የቻለ ሲሆን ለሷም በ1935 ዓ.ም የፑሊትዘር ሽልማት እና የሃዌልስ ሜዳልያ አስገኝቶላታል። ስሙር መሬት በ1937 ዓ.ም በኤም.ጂ.ኤም አማካይነት በፊልም መልክ ተቀናብሮ ለተመልካች ቀርቧል። ከዛ በተከታታይ ሌሎች ድርሰቶችን ለአንባቢ አቅርባለች። በክ በ1938 ዓ.ም በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን በመቀበል የመጀመሪያዋ (ሴት) አሜሪካዊት ሆናለች።
ፐርል በክ በ1973 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ስትለይ ከ70 በላይ ስራዎቿ ታትመውላታል። መቃብሯም ፔንሲልቬንያ ውስጥ በክስ በተባለው ቀበሌ ይገኛል።
የአሜሪካ ጸሓፊዎች
|
14514
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%E1%8B%B5%20%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%89%A5%E1%89%85%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%8B%8B%E1%88%8D
|
ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል
|
ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
አንድ ሰው ምሥጢር አድርጎ ሸሽጐ ይዞት የነበረውን፣ የሚያሰክር መጠጥ በጠጣ ጊዜ በመጠጡ ተጽዕኖ ምስጢሩን አውጥቶ ሲናገር ፣ ያንን ሁኔታ ለመግለጽ የሚጠቅም አባባል ነው።
ያባውን የሚለው አማርኛ ቃልም ሀብአ ካለው ከግዕዙ ቋንቋ የተጠቀሰ ነው፡፡
መደብ : ተረትና ምሳሌ
|
50948
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%8C%93%E1%8B%B4%20%E1%8B%8B%E1%89%85%E1%88%8B%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD
|
አረንጓዴ ዋቅላሚዎች
|
አረንጓዴ ዋቅላሚዎች ሰፊ የሆነ ኢመደበኛ የዋቅላሚዎች መደብ ነው። በውስጡ አሁን በተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙትን ክሎሮፋይታንና ካሮፋይታን የሚያቅፍ ነው።
አረንጓዴ ዋቅላሚዎች በአብዛኛው ሁለት ልምጭት ያላቸው አንድህዋሴ እና ኩይዋሳዊ ባለልምጭት ዝርያዎችን፣ የተለያዩ ኩይዋሳዊ፣ ድቡልቡል እና ዘሃዊ ቅርፅ ያላቸው ዝርያዎችን እንዲሁም ትላልቅ ባለብዙ ህዋስ የባህር አረሞችን ያካትታሉ፡፡ ብዛታቸው ወደ 22,000 ገደማ የሚሆኑ የአረንጓዴ ዋቅላሚ ዝርያዎች አሉ፡፡
ህዋሳዊ መዋቅር
አረንጓዴ ዋቅላሚዎች በታይላኮይድ ድርድር ውስጥ ደማቅ አረንጓዴ ቀለም የሚሰጧቸውን ኤ እና ቢ የተሰኙ አረንጓዴ ሐመልሚሎችን እንዲሁም ተጨማሪ ቀለማት ቤታ ካሮቲን (ደማቅ ብርትኳናማ)እና ዛንቶፊሎች (ቢጫ) ቀለም ያቀፈ አረንጓቀፍ አላቸው።
|
13207
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%B0%E1%88%9D%20%E1%89%A7%E1%8A%95%E1%89%A7
|
የደም ቧንቧ
|
የደም ቧንቧዎች የሥርዓተ ደም ዝውውር አካል ሲሆኑ ደምን በሙሉ አካል የሚሠራጭባቸው መንገዶች ናቸው። ሶስት ዓይነት የደም ቧንቧ ዓይነቶች አሉ። የመጀመሪያው የደም ቧንቧ ዓይነት ደም ቅዳ ወይም የሚባለው ሲሆን ደምን ከልብ ወደተለያዩ የሠውነት ክፍሎች የሚወስዱትን የደም ቧንቧዎች የሚወክል ነው። ሁለተኛው ደግሞ ፀጉር ደምስር ወይም ርቂት () የሚባሉት ሲሆኑ ደም ከህዋሳቶች ጋር እንዲገናኝ ለተለያዩ ኬሚካላዊ አፀግብሮቶች መንገድ የሚያመቻቹ ናቸው። የሦስተኛው እና የመጨረሻው ደግሞ ደም መልስ ወይም የሚባሉት ሲሆኑ ደምን ከተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ወደ ልብ የሚመልሱ ቧንቧዎች ናቸው።
ሥነ አካል
|
52313
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%92.%E1%8B%B2.%E1%8A%A4%E1%8D%8D
|
ፒ.ዲ.ኤፍ
|
ተረት እና ምሳሌዎች ለህይወት አስተምህሮ ወሳኝ ሚና አላቸው ትናንት አበው በተለያዩ የህይወት ተሞክሮዎች በቃላት ለመግለጽ ከበድ በሚሉት ቃላት በውብ ቃላት በተረትና ምሳሌ ሰነደው ጥበብ አስተምህሮው ለነገው ትውልድ ማስታወሻ አበርክተው አልፈዋል ።የአበው በረከትን ማይረዳ የደመነፍስ ትውልድ ትርጉም አልባ ህይወት መኖሩን ተስፋ ብሎት ከአበው በስተጀርባ ሁኖ የተሰራን ያፈርሳል የነገ አሻረው የተባለሸ ታሪክ ለትውልድ ማስረከብ ሁኖበት አንዱ በብሄር ሌላው በእምነት አልያም በቋንቋ እያሰበ በመጥፎ ሱስ በተጠቀው ጭንቅላቱ ታሪክህን ወግህን ባህልን ማንነትን በቅፁ ሳይረዳ የተባላሸውን ሰነድ በምዕራባውያን ተረትና ምሳሌ እያጠቃሱ የወሽት ደራሲዎች አበርክቶ ሁኗል ።
|
1547
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3
|
አዲስ አበባ
|
አዲስ አበባ () ወይም በረራ ፣አዱ ገነት ወይም በተለምዶ "ሸገር" የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በተጨማሪ የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ እንዲሁም የብዙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቅርንጫፎችና ሌሎችም የዓለም የዲፕሎማቲክ (የሰላማዊ ግንኙነት) ልዑካን መሰብሰቢያ ከተማ ናት ። ራስ-ገዝ አስተዳደር ስላላት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገመንግስት የፌደራል ከተማነትን ማዕረግ ይዛ ትገኛለች። ከባሕር ጠለል በ2500 ሜትር ከፍታ ላይ የምትገኘው ከተማ በ1999 አ.ም በተደረገው የህዝብ ቆጠራ ወደ 2,739,551 በላይ ሕዝብ የሚኖርባት በመሆኗ የሀገሪቱ ትልቋ ከተማ ናት።
ከተማዋ እቴጌ ጣይቱ በመረጡት ቦታ ማለትም በፍልውሐ አካባቢ ላይ በባላቸው በዳግማዊ ምኒልክ በ፲፰፻፸፰ ዓ.ም. ተቆረቆረች። የሕዝቧ ብዛት በያመቱ 8% (ስምንት በመቶ) እየጨመረ አሁን ወደ አምስት ሚሊዮን እንደሚደርስ ይገመታል።
ከእንጦጦ ጋራ ግርጌ ያለችው መዲና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መገኛ ነች። ይህም በመስራቹ የቀድሞው ንጉሠ-ነገሥት ስም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ይባል ነበር።
ቅድመ ታሪክ
በዓለም ዙሪያ ካሉ ወደ 1,000 የሚጠጉ ሰዎች በዘረመል መረጃ ላይ የተመሰረተ ጥናት የሰው ዘር ከአዲስ አበባ ቅርብ ከሆነ ቦታ ከ100,000 ዓመታት በፊት እንደተበተነ ያመለክታል።
መካከለኛው ዘመን
የመካከለኛው ዘመን ነገሥታት መዲና የነበረው በራራ ተብሎ ለሚጠራው ቦታ ከቀረቡት ጥቂት ቦታዎች መካከል ከአሁኑ አዲስ አበባ በስተሰሜን የሚገኘው እንጦጦ ተራራ ላይ ያለ ከፍ ያለ ጠፍጣፋ መሬት ነው። ይህ ቦታ እስከ 16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዐጼ ልብነ ድንግል አገዛዝ ድረስ የበርካታ ነገስታት ዋና መኖሪያ ሆኖ አገልግሏል።
በ1442 ዓ.ም አካባቢ ጣሊያናዊው የካርታ ባለሙያ ፍራ ማውሮ ባሳለው ካርታ ላይ ከተማዋን በዝቋላ ተራራ እና በመንጋሻ መካከል አስቀምጧታል። ሆኖም ግን የመናዊው ጸሃፊ አረብ-ፋቂህ እንደዘገበው በ1521 ዓ.ም የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ከአዋሽ ወንዝ በስተደቡብ ተይዞ ሳለ በግራኝ አህመድ ተመትታለች። በራራ የሚገኘው በእንጦጦ ተራራ ላይ ነው የሚለው ሀሳብ የሚደግፈው በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ የተመሰረተውና በዓለት በተፈለፈለው ዋሻ ሚካኤል እና በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስቲያን መካከል የሚገኝ ትልቅ የመካከለኛው ዘመን ከተማ በመገኘቱ ነው። በ30 ሄክታር ቦታ ለ ያረፈው ይህ ጥንታዊ ከተማ ከ 520 ሜትር የድንጋይ ግንብ እስከ 5 ሜትር ቁመት ያላቸው 12 ማማዎች ያሉት ቤተመንግስት ያካትታል።
ከከተማዋ በፊት የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የነበረችው እንጦጦ የተመሰረተችው በዳግማዊ ዐጼ ምኒልክ በ1871 ዓ.ም ነበር። በወቅቱ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ንጉስ የነበሩት ምኒልክ የእንጦጦ ተራራን በደቡብ ወታደራዊ ዘመቻቸው ጠቃሚ መሰረት አድርገው አገኙት። በስፍራው የነበረውንም ፍርስራሽ እና ያልተጠናቀቀ የመካከለኛው ዘመን ውቅር ቤተክርስቲያን ጎበኙ። ሚስታቸው እቴጌ ጣይቱ ቤተክርስቲያን በእንጦጦ ላይ መስራት በጀመሩበት ወቅት፣ የምኒሊክ ዝንባሌ ወደእዚህ ስፍራ በተለይ ተሳበ፤ ሁለተኛም ቤተክርስቲያን ባቅራቢያው ሠሩ። ነገር ግን ማገዶም ሆነ ውኃ በማጣት ምክንያት አካባቢው መንደር ለመመሥረት አይመችም ነበር፤ ስለዚህ ሰፈራው የጀመረበት ከተራራው ትንሽ ወደ ደቡብ በሚገኘው ሸለቆ ውስጥ በ1878 ነበረ።
እቴጌ ጣይቱ እርሳቸውና የሸዋ ቤተመንግስት ወገን መታጠብ ይወዱ የነበረበት ፍልወሃ ምንጭ አጠገብ ለራሳቸው ቤት ሠሩ። አዲስ አበባ (ወይም ባጭሩ «አዲስ») ተብላ የተሠየመችው እቴጌ ጣይቱ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፰፻፸፱ ዓ.ም. ፍልወሃ ምንጭ ወርደው ሳሉ ከዚህ በፊት አይተዋት የማያውቋት አንዲት ልዩ አበባ አይተ ስለማረከቻቸው ቦታውን ‹‹አዲስ አበባ!›› አሉ ይባላል። ከእዚያ በኋላ ሌሎች መኳንንቶች ከነቤተሰቦቻቸው አቅራቢያውን ሠፈሩ፤ ምኒልክም የሚስታቸውን ቤት ቤተመንግሥት እንዲሆን አስፋፉትና እስከ ዛሬ ድረስ ቤተ መንግሥት ሆኖ ቆይቷል። ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት በሆነበት ወቅት በ1881 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆነች። ከእዚያ ጀምሮ ከተማዋ ለመኳንንቶች ብቻ ሳይሆን የእጅ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ነጋዴዎችን እና የውጭ ሀገር ጎብኝዎችን ጨምሮ በርካታ የስራ ክፍሎችን በመሳብ አደገች።
ቀደምት የመኖሪያ ቤቶች ጎጆዎች ነበሩ። የአዲስ አበባ ዕድገት የጀመረው ያለቅድመ ዕቅድ በተከሰተ ፈጣን የከተማ መስፋፋት ነው። ከአፄ ምኒልክ አስተዋፅዖዎች አንዱ ዛሬም በከተማው ጎዳናዎች የሚታዩት በርካታ የባሕር ዛፎች ተከላ ነው። እንደ ሪቻርድ ፓንክረስት ገለጻ የከተማዋ የተፋጠነ የህዝብ ቁጥር መጨመር ምክንያት በጊዜያዊ ገዥዎች እና በወታደሮቻቸው፣ በ1892 ረሃብ እና የአድዋ ጦርነት ምክንያት ነው። ሌላው የ1899 የመሬት ህግ፣ በ1901 የማዘጋጃ ቤት አስተዳደር እና ከ20ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበረው የባቡር እና የዘመናዊ የትራንስፖርት ስርዓት እድገት ነው።
20ኛው ክፍለ ዘመን
ቅድመ-ጣሊያን ወረራ
በ1908 አቶ ገብረህይወት ባይከዳኝ የዋና ዋና የአስተዳደር ክፍሎችና የኢትዮ– ጅቡቲ የባቡር መስመር አስተዳዳሪ ሆኑ። በ1909 ራስ ተፈሪ መኮንን፣ (በኋላም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ከተሾሙ በኋላ በከተማዋ ከፍተኛ ሰው ነበሩ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ራስ ተፈሪ በ1910 እንደ እንደራሴ ህጋዊ ስልጣን አግኝተዋል። የዘመናዊነትንና ከተሜነትን አስፈላጊነት በመገንዘብም ከተማዋን ወደ ለውጥ ለማምጣት ጥረት ያበረከቱ ሲሆን ሀብት ክፍፍልም አድርገዋል። በ1918 እና 1919 መጠነ ሰፊ የኢኮኖሚ አብዮት ተፈጠረ ፣ በካፒታል ክምችት ምክንያት የተትረፈረፈ የቡና ምርት ማደግ ጀመረ ።መካከለኛው የህብረተሰብ ክፍል ከዚህ ሃብት በማትረፍ ከውጪ የሚገቡ የአውሮፓ የቤት እቃዎች እና አዳዲስ አውቶሞቢሎችን በማስመጣት፤ ባንኮችን በማስፋፋትና አዳዲስና በድንጋይ የተገነቡ ቤቶችን በመስራት ከተማዋን ተጠቃሚ አድርገዋል። በ1918 የተሽከርካሪዎች አጠቃላይ መዝገብ 76 ሲሆን በ1922 ወደ 578 ደርሷል። የመጀመሪያው የመንገድ ትራንስፖርት በአዲስ አበባ እና በጅቡቲ መካከል በደሴ አቅጣጫ የተከፈተው አውራ ጎዳና ነው። አውራ ጎዳናው ለጅቡቲው የፈረንሳይ የባቡር መስመር ጠቃሚ ነበር። በ 1922 ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘውድ ጭነው አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን ቀጥለዋል ። ከእነዚህም መካከል የኤሌክትሪክ መስመሮችንና ስልክ እንዲሁም እንደ ሚያዚያ 27 አደባባይ ያሉ በርካታ ሐውልቶችን ይካተታሉ።
በጣሊያን ወረራ ጊዜ
በ1928 ዓ.ም. በጦርነት ጊዜ የፋሺስቶች ሠራዊት ከተማዋን ወርረው ዋና ከተማቸው አደረጉዋት፤ እስከ 1931 ድረስ የኢጣልያ ምስራቅ አፍሪቃ አገረ ገዥ ነበረባት።ከተማዋ ከወረራ በኋላ እስከ 1933 ድረስ የጣሊያን ምስራቅ አፍሪካ ዋና ከተማ ሆና ነበረች። በ1933 ከተማይቱ በሜጀር ጄነራል ዊንጌት እና በአፄ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ጌዲዮን ሃይል እና የኢትዮጵያ ንቅናቄ ነፃ ወጣች። አፄ ኃይለ ሥላሴም ከሄዱ ከአምስት ዓመታት በኋላ ግንቦት 5 ቀን 1941 ዓ.ም. ተመለሱ።
የድህረ-ጣሊያን ወረራ
በ1938 አጼ ኃይለ ሥላሴ ከተማዋን የአፍሪካ ዋና ከተማ እንድትሆን ንድፍና እና የማስዋብ ግቦችን ለማሰራት ታዋቂውን እንግሊዛዊ ማስተር ፕላን ሰሪ ፓትሪክ አበርክሮምቢን ጋበዙ። ማስተር ፕላኑ በ1935 ከነበረው የለንደን የትራፊክ ችግር ተሞክሮ በመውሰድ የዋና ዋና የትራፊክ መስመርና የሰፈር ክፍሎችን ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ በመለየት ተጠናቀቀ።
ኃይለ ሥላሴ በ1963 በኋላም በ1994 ፈርሶ በአፍሪካ ኅብረት የተተካውን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እንዲመሰርትም ረድተው ነበር፣ ዋና መሥሪያ ቤቱም በከተማዋ ነው። የተባበሩት መንግሥታት ምጣኔ ሀብት ጉባኤ ለአፍሪቃ ደግሞ ጠቅላይ መሥሪያ ቤት ባዲስ አበባ አለው። በ1957 ዓ.ም. አዲስ አበባ ለኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ስብሰባ ሥፍራው ነበረች።
እ.ኤ.አ. በ1957 የተማሪዎች ሰልፍ “መሬት ላራሹ” በሚል መፈክር በማሰማት በኢትዮጵያ የማርክሲስት ሌኒኒስት እንቅስቃሴ ተካሂዷል። በተጨማሪም በ1955 የተከሰተው የነዳጅ ቀውስ በከተማይቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል። በ1966 ዓ.ም ሃይለስላሴ ከስልጣናቸው በፖሊስ አባላት ወረዱ። በኋላም ቡድኑ በይፋ “ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ምክር ቤት” በማለት ራሱን ደርግ ብሎ ሰየመ። በወቅቱ ከተማዋ 10 ወረዳዎች ብቻ ነበሩት።
የደርግ አስተዳደር
ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ በግምት ሁለት ሶስተኛው ቤቶች ወደ ኪራይ ቤት ተዛወሩ። የህዝብ ቁጥር ዕድገት ከ6.5% ወደ 3.7% ቀነሰ። በ1975 ደርግ በግል ባለ አክሲዮኖች የተገነቡ “ተጨማሪ” የኪራይ ቤቶችን የአገር ንብረት አደረገ። በመሆኑም በአዋጅ ቁጥር 47/1975 የተዳከሙ ቤቶች(ከጭቃ የተገነቡ) በቀበሌ ቤቶች ይተዳደራሉ፣ ጥራት ያላቸው የኪራይ ቤቶች ደግሞ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ () ስር ይሆናሉ። እነዚያ የኪራይ ቤቶች ዋጋ ከ100 ብር (48.31 የአሜሪካ ዶላር) በታች ከሆነ በቀበሌ አስተዳደር ሥር ይሆናል። ይህን ተከትሎ የአስተዳደር ክፍፍሉ ወረዳዎች ወደ 25 እና 284 ቀበሌዎች አድጓል።
በደርግ ጊዜ የሃንጋሪው አርክቴክት ፖሎኒ በከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር እገዛ የከተማውን ማስተር ፕላን የጀመረው የመጀመሪያው ሰው ነው ፖሎኒ በጊዜው አብዮት አደባባይ ተብሎ የተጠራውን የመስቀል አደባባይን በአዲስ መልክ በመንደፍ ሠርቷል።
ኢ.ፌ.ዲ.ሪ (1983-አሁን)
ደርግን ለመጣል እየታገለ የነበረው ጥምር ፓርቲ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ግንቦት 20 ቀን 1983 አዲስ አበባን ተቆጣጠረ። ተዋጊዎች 4ኪሎ ቤተመንግስት ታንክና ከባድ መሳርያ ታጥቀው ገቡ። ከአንድ ዓመት በኋላ አዲሱ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት ወጣ። ሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች ተጠሪነታቸው ለክልል አስተዳደር ሲሆን፣ አዲስ አበባ (አዋጅ ቁጥር 87/1997) እና ድሬዳዋ (አዋጅ ቁጥር 416/2004) እራስን በራስ የማስተዳደር እና የልማታዊ ማዕከልነት ስልጣን ያላቸው ቻርተርድ ከተሞች ሆኑ።
በሚያዝያ 25/2007 ዓ.ም የአዲስ አበባን ድንበሮች በ1.1 ሚሊዮን ሄክታር ወደ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ለማስፋፋት የተዘጋጀው አወዛጋቢ ማስተር ፕላን፣ የ2007ቱን የኦሮሞ ተቃውሞ አስነስቷል። መንግስት በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ በመተኮስና በድብደባ የሰጠው ምላሽ ወደ ለየለት አድማና ተቃውሞ አባባሰው። አወዛጋቢው ማስተር ፕላን በጥር 12 ቀን 2008 ተሰርዟል።በዚያን ጊዜ 140 ተቃዋሚዎች ተገድለዋል።
በአብይ አህመድ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ጊዜ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ "ሸገርን ማስዋብ" የተሰኘ ስራ ተካሂዷል። ይህ ፕሮጀክት የከተማዋን አረንጓዴ ሽፋንና ውበት ለማሳደግ ያለመ ነው። 2010 ዶ/ር አብይ ከእንጦጦ ተራሮች እስከ አቃቂ ወንዝ ድረስ 56 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻዎችን ለማስፋፋት ያቀደውን "የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻዎች ልማት ፕሮጀክት" የተሰኘ ፕሮጀክት አስጀመሩ።
የአዲስ አበባ ከተማ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ ምክንያቶችና አጋጣሚዎች ነው። እነዚህንም በተለያዩ ዘርፎች ከፍሎ በቅደም ተከተል ማየት ይቻላል።
በርካታዎቹ የከተማዋ ቀደምት ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በቤተ-መንግሥቱ ዙሪያ መሬት በጉልት መልክ በተሠጣቸው መሣፍንቶችና መኳንንቶች ስም ነው። በዚህ መልክ ስያሜያቸውን ካገኙት ሠፈሮች መካከል ራስ መኮንን ሠፈር፣ ራስ ተሰማ ሠፈር፣ ራስ ብሩ ሠፈር፣ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ሠፈር፣ ራስ ስዩም ሠፈር፣ ደጃዝማች ውቤ ሠፈር፣ ነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ ሠፈር ፣ ደጃዝማች ዘውዱ አባኮራን ሠፈር እና ሸጎሌ (የአሶሣ ገዢ በነበሩት በሼክ ሆጀሌ አል ሐሠን የተሠየመው) ሠፈር ይጠቀሳሉ።
ከእነዚህ ሠፈሮች መካከል ደጃዝማች ውቤ ሠፈር በተለይ ከጣሊያን ወረራ በፊት በሴተኛ አዳሪነት የሚተዳደሩ ነዋሪዎች በከፍተኛ ደረጃ ከሚገኙባቸው የከተማዋ ሠፈሮች አንዱ እንደነበረ ይነገራል። በዚህም ሳቢያ በስነ ቃል በርካታ ግጥሞች በዚህ ሠፈር ዙሪያ ተገጥመዋል። ከነዚህም መካከል፣
«ደጃች ውቤ ሠፈር ምን ሠፈር ሆነች፣
ያችም ልጅ አገባች ያችም ልጅ ታጨች።
ደጃች ውቤ ሠፈር ሲጣሉ እወዳለሁ፣
ገላጋይ መስዬ እገሊትን አያለሁ።
ደጃች ውቤ ሠፈር የሚሠራው ሥራ፣ጠይሟን በጥፊ ቀይዋን በከዘራ»
የሚሉት ይገኙበታል።
በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ከመላው የአገሪቱ ማዕዘናት መጥተው አዲስ አበባ በሠፈሩ ብሔረሰቦች የተመሠረቱ ሠፈሮች ይጠቀሳሉ። በዚህ መልክ ከተመሠረቱት ሠፈሮች መካከል ለአብነት አደሬ ሠፈር፣ ጎፋ ሠፈር፣ ወሎ ሠፈር፣ ወርጂ ሠፈር፣ መንዜ ሠፈርና ሱማሌ ተራ ይገኙበታል። የወርጂ ሠፈርን የመሠረቱት የወርጂ ብሔረሰብ አባላት በቆዳና በበርኖስ ንግድ የተሠማሩ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል። በተመሣሣይ መልኩ የሱማሌ ተራ ነዋሪዎች ዋነኛ መተዳደሪያ የሻይ ቤት ሥራ እንደነበር ይታመናል።
በሶስተኛ ደረጃ በተለያዩ ሙያዎች ተሠማርተው በተለይም በቤተ መንግሥቱ የተለያዩ የሥራ ድርሻዎች በነበራቸው ባለሙያዎች የተቆረቆሩ ሠፈሮችን እናገኛለን። እነዚህም ከብዙ በጥቂቱ ሠራተኛ ሠፈር፣ ዘበኛ ሠፈር፣ ሥጋ ቤት ሠፈር፣ ኩባንያ ሠፈር፣ ጠመንጃ ያዥ ሠፈር፣ ካህን ሠፈር (በኋላ ገዳም ሠፈር) ፣ ገባር ሠፈር ፣ ሠረገላ ሳቢ ሠፈርና ውሃ ስንቁ ሠፈርን ያካትታሉ። ሠራተኛ ሠፈር በአፄ ምኒልክ ቤተ-መንግሥት በዕደ ጥበባት ሙያ በተሠማሩ ነዋሪዎች የተመሠረተ ሠፈር ነው። የሠፈሩ መሥራቾች ዋነኛ ሙያ የብረታ ብረት ሥራ እንደነበረ ይነገራል። ይሄም የተለያዩ የብረታ ብረት ውጤቶችን ለምሣሌ ማረሻ፣ የፈረስ እርካብን፣ የቤት እቃዎችን፣ የጋሻና ጦር እና የጠመንጃ ዕድሳትን ይጨምራል። በቤተ መንግሥቱ በአናጢነት የተሠማሩ ባለሙያዎችም የሚኖሩት በሠራተኛ ሠፈር እንደነበር ይነገራል።
በከተማዋ ከሚኖሩት የውጭ ተወላጆችም መካከል ጥቂቶቹ የሚኖሩት በዚሁ ሠፈር ነበር። ከነዚህም የውጭ ነዋሪዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት አርመናዊው የግብረ ህንፃ ባለሙያ ሙሴ ሚናስ ሔርቤጊን ነበሩ። ዘበኛ ሠፈር የቤተ-መንግሥቱ ጠባቂዎች ወይም የዕልፍኝ ዘበኞች የሠፈሩበት ሠፈር ሲሆን፣ ገባር ሠፈር ደግሞ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍላተ ሀገር እንደ ማር፣ እህልና ከብት በመሣሠሉት ምርቶች ዓመታዊ ግብር ለመክፈል ወደ ከተማዋ በሚመጡ ግለሰቦች የተመሠረተ ሠፈር እንደሆነ ይነገራል። የውሃ ስንቁ ሠፈር መስራቾች ደግሞ መደበኛ ክፍያ የሌላቸው እና ስንቃቸው ውሃ ብቻ የሆነ የጦሩ አባላት የሠፈሩበት ሠፈር እንደነበረ ይነገራል።
በሌላ በኩል ጥቂት የማይባሉ የአዲስ አበባ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ አጋጣሚዎች፣ ክስተቶችና ታሪካዊ ክንዋኔዎች ነው። ሠባራ ባቡር ፣ እሪ በከንቱ ፣ ዶሮ ማነቂያ ፣ አፍንጮ በር ፣አራት ኪሎ ፣ ስድስት ኪሎ ፣ አምስት ኪሎ ፣ ጣሊያን ሠፈር፣ ሃያ ሁለት ማዞሪያ፣ ሽሮ ሜዳ እና ነፋስ ስልክ ተብለው የሚጠሩትን ሠፈሮች በዚሁ ዘርፍ መፈረጅ ይቻላል። ሰባራ ባቡር ሠፈር ስያሜውን ያገኘው ሙሴ ሰርኪስ ተርዚያን በሚባሉ አርመናዊ ነጋዴ አማካኝነት ከውጭ አገር መጥቶ አሁን ስያሜውን ባገኘበት ቦታ ተበላሽቶ በቀረው የመንገድ መሥሪያ ተሽከርካሪ (ሮለር) ምክንያት ሠፈሩ ሰባራ ባቡር እንደተባለ ይነገራል። አገሬው “የሠርኪስ ባቡር” እያለ የሚጠራው መሣሪያ አዲስ አበባ በደረሰ ጊዜ የሚከተለው ግጥም ተገጥሞለት ነበር።
«ባቡሩ ሰገረ ስልኩም ተናገረ፣ምኒልክ መልአክ ነው ልቤ ጠረጠረ።»
በሌላ በኩል ከዐድዋ ጦርነት በኋላ በድል አድራጊው የኢትዮጵያ ሠራዊት የጦር ምርኮኞች የሆኑት የጣሊያን ተወላጆች በማረፊያነት የተመረጠው ቦታ ጣሊያን ሠፈር የሚለውን ስያሜ ማግኘቱ ይታወቃል። እንደዚሁም የስድስት ኪሎ ሠፈር ፣ አራት መንገዶች መገናኛ የሆነው አካባቢ አራት ኪሎ ሠፈር በሁለቱ ሠፈሮች መካከል ያለው አካባቢ ቆይቶ አምስት ኪሎ ሠፈር የሚለውን ስያሜ ማግኘቱም የሚታወቅ ነው።
ሌላው በከተማው ከሚገኙ ዋና ዋና ሠፈሮች መካከል በከተማዋ ቀደምት ነዋሪዎች በሆኑት የኦሮሞ ተወላጆችና የቦታ ስሞች የተሰየሙ ሠፈሮችን እናገኛለን። ከነዚህም መካከል ጉለሌ ፣ ጎርዶሜ ፣ ቀበና ፣ ኮተቤ ፣የካ ፣ እንዲሁም ገርጂ እና ላፍቶ የተባሉት ሠፈሮች ለአብነት ይጠቀሳሉ። ከእነዚህም ሠፈሮች መካከል በቀበና ወንዝ ስም በተሰየመው ቀበና ሠፈር ከተገጠሙት ግጥሞች አንዱን እንመልከት።
«ቀበና ለዋለ አራዳ ብርቁ ነው፣
አራዳም ለዋለ ቀበና ብርቁ ነው፣እሱስ ላገናኘው ሴት ወይዘሮም ደግ ነው።»
በሌላ ዘርፍ ከ1928 የጣሊያን ወረራ እና የአምስት ዓመት ቆይታ ጊዜ አንዳንድ የአዲስ አበባ ቦታዎች እና ሠፈሮች የጣሊያንኛ ስያሜ አግኝተዋል። ከእነዚህም መካከል መርካቶ (የአገሬው ገበያ) ፣ ፒያሣ (የቀድሞው አራዳ) ፣ ካዛንቺስ፣ ካዛ ፖፖላሬ እና ካምቦሎጆ ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ካዛንቺስ ስያሜውን ያገኘው አዲስ አበባ በጣሊያን ይዞታ ስር በነበረችበት ጊዜ ለከፍተኛ የጣሊያን ሹማምንት መኖሪያ ቤቶች በሠራው የጣሊያን ኩባንያ ምህፃረ ቃል ሲሆን ካዛ ፖፖላሬ ደግሞ በዝቅተኛ ደረጃ ለሚገኙ ጣሊያናዊያን ቤቶች በሠራው በካዛ ፖፖላሬ ኩባንያ ስም ነው ስያሜውን ያገኘው። በሌላ በኩል ካምቦሎጆ ሠፈር መጠሪያውን ያገኘው ካምፖ አሎጅዬ ኦፔራ () ከሚለው ስም ሲሆን ይሄም ማለት የሠራተኞች ካምፕ ማለት ነው።
እንዲሁም በከተማዋ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያን እና አጥቢያዎች የተሰየሙ ሠፈሮች ሌላው ዋነኛ ዘርፍ ነው። በዚህ ዘርፍ ከሚገኙ ሠፈሮች መካከል ተቀዳሚውን ሥፍራ የሚይዘው አራዳ ጊዮርጊስ ሠፈር ነው። አራዳ በተለይም ከጣሊያን ወረራ ቀደም ባለው ጊዜ የአዲስ አበባ የኢኮኖሚ ማዕከል ከመሆኑ አኳያና በርካታ ማሕበራዊ ክንዋኔዎችን ያስተናግድ የነበረ ሠፈር እንደመሆኑ በስነቃል ብዙ ተብሎለታል። ለአብነት
«ሱሪ ያለቀበት አይገዛም አዲስ፣
ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ጊዮርጊስ።
እስኪ አራዳ ልውጣ ብርቱካን ባገኝ፣
ትናንት ኮሶ ጠጣሁ ዛሬ መረረኝ።
ምነው በአደረገኝ ከአራዳ ልጅ መሣ፣
እንኳን ለገንዘቡ ለነፍሱ የማይሣሣ።
የአራዳ ዘበኛ ክብሬ ነው ሞገሴ፣በቸገረኝ ጊዜ የሚደርስ ለነፍሴ» የሚሉት ይገኙባቸዋል።
በዚህ ዘርፍ የሚመደቡ ሌሎች ሠፈሮች ደግሞ አማኑኤል ፣ ዮሴፍ ፣ ኪዳነ ምሕረት ፣ ቀራኒዮ መድኃኔ ዓለም ፣ እና ቀጨኔ መድኃኔ ዓለምን ያካትታሉ። እ.ኤ.አ. ከ 1888 ዓ.ም. የዐድዋ ጦርነት ድል እና ከአዲስ አበባው ስምምነት በኋላ ጣሊያን፣ ሌሎች የአውሮፓ መንግሥታት እና አሜሪካ የአገራችንን ሉዓላዊነት በመቀበል ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መሥርተዋል። በዚህ ሂደት በርካታ አገሮች የነዚህን አገሮች ፈለግ በመከተል ኤምባሲዎቻቸውን በአዲስ አበባ ከፍተዋል። ከአዲስ አበባ በርካታ ሠፈሮች መካከል አንዳንዶቹ ስያሜያቸውን ያገኙት ከእነዚህ ኤምባሲዎችና ቀደም ሲል ደግሞ ከሌጋሲዮኖች ነው። ፈረንሣይ ሌጋሲዮንና ሩዋንዳ ሠፈሮች ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ናቸው። በመጨረሻም ከአዲስ አበባ ሠፈሮች መካከል አንዳንዶቹ በታዋቂ የውጭ አገር ዜጎች ስም የተሠየሙ ናቸው። ከእነዚህም መካከል ቤኒን ሠፈር እና ተረት ሠፈር ይገኙበታል። ቤኒን ሠፈር ስያሜውን ያገኘው ከጣሊያን ወረራ በፊት ተዋቂ ነጋዴ በሆኑት የአይሁድ ተወላጅ ቤኑን ሲሆን ተረት ሠፈር ደግሞ ስያሜውን ያገኘው በአዲስ አበባ ከተከፈቱት ከመጀመሪያዎቹ ሆቴሎች አንዱ በነበረው በሆቴል ዳፍራንስ ባለቤት በሆኑት ፈረንሣዊው ሙሤ ቴረስ ስም ነው። ተረት ሰፈር በጣም ታዋቂ የሆኑ አረብ እመቤት ይኖሩ ነበር ።የሰፈሩ ሰው እኚህን እመቤት <የተረት ሰፈር አድባር> ብሎ ይጠራቸው ነበር : ትክክለኛ ስማቸው ግን ወ/ሮ መርየም ቃሲም ሲሆን የሰፈሩ ሰው ያወጣላቸው የሁልግዜም መጠሪያ ስማቸው ግን "እሜት ማሪያም" ነበር ።የተረት ሰፈር ሰው ሆኖ እሜት ማሪያምን እና የመካሻ ማሞ ጋራጅን የማያውቅ የለም ።
ክፍለ ከተሞች
አዲስ አበባ በዐሥር ክፍለ ከተሞች እና በዘጠና ዘጠኝ ቀበሌዎች ትከፈላለች። ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ከዚህ በመቀጠል የተዘረዘሩት ናቸው።
ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ2012 አስራ አንደኛው የአዲስ አበባ ክፍለ ከተማ ሆኖ ተጨምሯል።
የስነ ሕዝብ አወቃቀር
በ1999 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ስታስቲክስ ባለስልጣናት ባደረገው የህዝብ ቆጠራ አዲስ አበባ በአጠቃላይ 2,739,551 የከተማ እና የገጠር ነዋሪዎች አሏት። ለዋና ከተማው 662,728 አባወራዎች በ628,984 መኖሪያ ቤቶች ውስጥ እንደሚኖሩ ተቆጥሯል, ይህም በአማካይ 5.3 ሰዎች በአንድ ቤተሰብ ማለት ነው።. ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች በአዲስ አበባ የሀገሪቱ ዋና ከተማ በመሆኗ የተወከሉ ቢሆንም፣ ትልቁ የአማራ ፣ ተከትሎም ኦሮሞ ፣ እንዲሁም ጉራጌ ፣ ትግራዋይ ፣ ስልጤ ፣ እና ጋሞ ያጠቃልላል።
በአፍ መፍቻ ቋንቋነት የሚነገሩ ቋንቋዎች አማርኛ ፣ አፋን ኦሮሞ ፣ ጉራጌኛ ፣ ትግርኛ ፣ ስልጤ እና ጋሞ ይገኙበታል።
የኑሮ ደረጃ
በ1999 በተካሄደው ሀገር አቀፍ የህዝብ ቆጠራ መሰረት 98.64 በመቶው የአዲስ አበባ መኖሪያ ቤቶች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሲሆኑ፣ 14.9% ንጹህ መጸዳጃ ቤት፣ 70.7% ጉድጓድ መጸዳጃ ቤቶች (አየር ማናፈሻም ያላቸውም ሆነ የሌላቸው) እና 14.3% የሚሆኑት የመጸዳጃ ቤት አገልግሎት አልነበራቸውም። የአዋቂዎች ማንበብና መጻፍ በሀገሪቱ በሁለቱም ፆታዎች ከፍተኛ ሲሆን ለወንዶች 93.6% እና ለሴቶች 79.95% ነው።
ከፌዴራል መንግሥት በተገኘው ኦፊሴላዊ አኃዛዊ መረጃ መሠረት በከተማው ውስጥ 119,197 የሚያህሉ ሰዎች በንግድና ንግድ ላይ ተሰማርተዋል; 113,977 በማኑፋክቸሪንግ እና በኢንዱስትሪ; 80,391 የተለያዩ የቤት ሰሪዎች; 71,186 በሲቪል አስተዳደር; 50,538 በትራንስፖርት እና በመገናኛ; 42,514 በትምህርት, በጤና እና በማህበራዊ አገልግሎቶች; 32,685 በሆቴል እና በመመገቢያ አገልግሎቶች; እና 16,602 በግብርና። ከተማዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በብዙ ቦታዎች ላይ በረጃጅም ሕንፃዎች ግንባታ ላይ ትገኛለች። የተለያዩ የቅንጦት አገልግሎቶችም እየታዩ ሲሆን የገበያ ማዕከላት ግንባታም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይገኛል።
ቱሪዝም በአዲስ አበባ እና በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እያደገ ያለ ኢንዱስትሪ ነው። በ2007 የአውሮፓ የቱሪዝም እና ንግድ ምክር ቤት ኢትዮጵያን ለሀገር ውስጥ ቱሪዝም ምርጥ ሀገር ብሎ ሰይሟታል። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና የትግራይ ጦርነት የቱሪዝም ቅነሳ አስከትሏል።
በ1987 በወጣው የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የአዲስ አበባ ከተማ ተጠሪነታቸው ለኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ከሆኑ ሁለት የፌዴራል ከተሞች አንዷ ነች። ቀደም ሲል በ1983ቱ በኢትዮጵያ የሽግግር ቻርተር መሰረት የፌደራል አወቃቀሩን ተከትሎ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅቱ ከነበሩት 14 ክልላዊ መንግስታት አንዱ ነበር። ነገር ግን ያ መዋቅር በፌዴራል ሕገ መንግሥት በ1987 ተቀይሮ አዲስ አበባ የክልልነት ደረጃ የላትም። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈጻሚ አካላቱን የሚመራ ከንቲባ እና የከተማውን ደንብ የሚያወጣ የከተማውን ምክር ቤት ያቀፈ ነው። ነገር ግን የፌዴራል መንግሥት አካል እንደመሆኑ መጠን የፌዴራል ሕግ አውጪው በአዲስ አበባ ውስጥ አስገዳጅ የሆኑ ሕጎችን ያወጣል። የከተማው ምክር ቤት አባላት በቀጥታ የሚመረጡት በከተማው ነዋሪዎች ሲሆን ምክር ቤቱ በተራው ደግሞ ከአባላቱ መካከል ከንቲባውን ይመርጣል። ለተመረጡት ባለስልጣናት የስራ ዘመን አምስት ዓመት ነው። ነገር ግን የፌደራሉ መንግስት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የከተማውን ምክር ቤት እና አጠቃላይ አስተዳደሩን አፍርሶ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ በጊዜያዊ አስተዳደር ሊተካ ይችላል። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በፌዴራል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወክለዋል። ነገር ግን ከተማዋ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አልተወከለችም። በከንቲባው ስር ያለው አስፈፃሚ አካል የከተማውን ስራ አስኪያጅ እና የተለያዩ የሲቪል ሰርቪስ መሥሪያ ቤቶችን ያካትታል።
ከ2012 ጀምሮ ከታከለ ኡማ በኋላ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆነው በማገልገል ላይ ሲሆኑ፣ በከንቲባነት በመምራት የመጀመሪያዋ ሴት ናቸው።ከታከለ በፊት የፌዴራል መንግስት ከግንቦት 9 ቀን 1998 እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2000 ያገለገሉትን ብርሃነ ደሬሳን በጊዜያዊ ባለአደራ ከንቲባነት እንዲመሩ ሾሟቸው ነበር። የዚህም ምክንያቱ በ1997 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ምርጫ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በአዲስ አበባ ትልቅ ሽንፈት ቢያስተናግድም በአዲስ አበባ ያሸነፉት ተቃዋሚዎች በክልል እና በፌዴራል ደረጃ በመንግስት ውስጥ አልተሳተፉም። ይህ ሁኔታ አዲስ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ በኢህአዴግ የሚመራው የፌደራል መንግስት ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመድብ አስገድዶታል።
ከቀዳሚዎቹ የአዲስ አበባ ከንቲቦች ፦ አርከበ ዕቁባይ ፣ ዘውዴ ተክሉ ፣ ዓለሙ አበበ እና ዘውዴ ገብረሕይወት ይገኙበታል።
ታሪካዊ ምስሎች
የውጭ መያያዣ
የአዲስ አበባ ካርታ
የአዲስ አበባ ካርታ
|
12651
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%89%B5%E1%8B%AB%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%88%83
|
ሳትያግራሃ
|
ሳትያግራሃ (ሳንስክሪት፦ ) ማለት ማህተማ ጋንዲ የጀመሩት የሰላማዊ መቃወም ዘዴ ነው። ጋንዲ በሕንድ ነጻነት እንቅስቃሴ እንዲሁም ከዚህ ቀድሞ በደቡብ አፍሪካ ትግል ይጠቀማቸው ነበር። ከዚህ በላይ የሳትያግራሃ ፍሬ ሂሳብ ለኔልሰን ማንዴላ፣ ለማርቲን ሉተር ኪንግና ለሌሎች ትግል መሪዎች ከፍተኛ ተጽእኖ አሳድሯል። ሳትያግራሃ የሚፈጽመው ሰው ሳትያግራሂ ይባላል።
የሳትያግራሃ ትርጉም
ሳትያግራሃ የሚለው ቃል ከሳንስክሪት ቃላት ሳትያ (ዕውነት) እና አግራሃ (ጽናት ወይም አጥብቆ መያዝ) ይመጣል። ለጋንዲ፣ ሳትያግራሃ ዝም ብሎ ከመቃወም በላይ ሲሆን ሰላማዊነታቸው ብርታታቸው ሆነ። እሳቸው እንዳሉት፣ ዕውነት ፍቅር ነው፣ ጽናትም ኃይል ነው፣ ስለዚህ የሳንስክሪት ስም ከእውነትና ከፍቅር (ወይም ሰላም) የተወለደው ሃይል መሆኑን ያሳያል አሉ። ሌላ የሰጡት ትርጉም «የፍቅር ሃይል» ወይም «የነፍስ ሃይል» ነበረ።
የሳትያግራሃ ጽንሰ ሃሳብ
ማሸነፍ ምንድነው
አብዛኛው ጊዜ «ትግል» ማለት ባላንጣውን ማሸነፍ - ወይም ዓላማውን በመከልከል ወይም ባላንጣው የከለከለውም ዓላማ በመፈጸም - ይሆናል። በሳትያግራሃ ግን አላማው እንዲህ አይደለምን። በዚህ ፋንታ፣ ጋንዲ እንዳሉ፣ አላማው የበደለኛውን ዐእምሮ መቀይሩ ነው ኢንጂ ማስገደድ አይሆንም። እንግዲህ ማሸነፍ ወይም መከናወን ማለት ከባላንጣው ጋራ ተስማምቶ ምናልባት በደል መሆኑን ያልገነዘቡት እንደ ሆነ በደሉ በደንብ እንዲስተካከል ነው። ይህም ሊያልፍ እንዲመጣ፣ ባላንጣው ለትክክለኛው ፍች መሰናከል መሆኑን እንዲገነዝብ፣ አዕምሮው ሊለወጥ አለበት።
የሳትያግራሂ ደንቦች
ጋንዲ ሳትያግራህያን እነዚህን ደንቦች እንዲጠብቁ ጠየቁዋቸው፦
ሰላማዊነት ወይም ያለ ግፍ መታገል (አሂምሳ)
ዕውነት፤ ይህም ማለት ቅንነት፣ ለዕውነቱም በሙሉ ለመኖርና ለመስማማት ነው።
ቸዋነት (ብራህማቻርያ) — በወሲብ ረገድ ግብረ ገብ ማመልከት፣ እንዲሁም ስሜት ከመፈጸም ይልቅ ዕውነቱን በመከተል አትኩሮ ማሰብ ነው።
ንብረት አለመያዝ (ነገር ግን ይህ ሃሳብ እና ድሃ መሆን አንድላይ አይደሉም)
የሰውነት ሥራ ወይም የዳቦ ሥራ
ሆዱን ማሠልጠን - ብዙ ጥሩ ያልሆነ ምግብ አለመብላት።
ለሁሉ ሃይማኖቶች እኩል ክብር ማሳየት
ቦይኮት መጠቀም (መሰናከል ከሆነ ድርጅት አለመግዛት ወይም በብር አለመደግፍ)
ከዳሊት ነጻነት፣ ይህም ማለት ዝቅተኛ የማይነካ ሕዝብ ይኖራል ከሚለው አስተሳሰብ ነጻነት።
ሌላ ጊዜ ጋንዲ ሰባት ቁም ነገር የሆኑት ደንቦች አወጡ። ሳትያግራሂው፦
በእግዚአብሔር ጽኑና ኗሪ እምነት መያዝ አለበት፤
በእውነትና በሰላማዊነት፤ ሰብአዊ ጸባይ በመሠረቱ ደግ እንደ ሆነ ማመን አለበት።
ግብረገባዊ ሕይወት መኖር አለበት፤ ለመሞት ወይም ሁሉን ለማጣት ዝግጁ መሆን አለበት፤
'ቃዲ' የተባለው ልብስ መልበስ አለበት፤
ከአረቄ መራቅ አለበት
ጋንዲ የሚሰጡት ሌሎች ድንጋጌዎች ሁሉ መጠበቅ አለበት፤
በወህኒ ቢታሠር፣ ለወህኒ ቤት ደንቦች መገዛት አለበት፤ ነገር ግን ማንኛውም ደንብ በተለይ ክብሩን ለመጎዳት ከተደረገ መገዛት የለበትም።
|
52826
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%88%AE%E1%89%B2%E1%88%B5%E1%89%B3
|
ፕሮቲስታ
|
ከውን ኑክለሳውያን ጎራ መካከል ፕሮቲስታዎች በብዛት አንድህዋሴ የሆኑ ሚክሮስኮፓውያን ናቸው።ይህ ጎራ ለምደባ አስቸጋሪ የሆኑ ሰፊ ተልያይነት ያላቸው ፍጡራንን ያቀፈ ነው።ባለብዙ ህዋስ የሆኑ ብዙ የዋቅላሚ ዝርያዎች ፕሮቲስታዎች ናቸው። በፕሮቲስታ ውስጥ የሚገኙ ዝርያዎች ቁጥር በውል አይታወቅም፤ ምክኒያቱም በዚህ ሰፍን ውስጥ የሚገኙ ሆነው ተለይተው የታወቁ ዝርያዎች በጣም ጥቂት ስለሆኑ ነው።
|
49963
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%88%B5%20%E1%88%9E%E1%8B%B2
|
ዳሪዎስ ሞዲ
|
ከፐርሺያ የሚሳብ የዘር ግንድ ያላቸው በዜግነት እንግሊዛዊ በትውልድ ሕንዳዊ አባቱና ከኢትዮጵያዊት እናቱ በአዲስ አበባ ከተማ ራስ መኰንን ድልድይ አካባቢ በ1938 ዓ.ም.የተወለደው ዳርዮስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ነበር፡፡
በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ትምህርቱን መከታተል ቢጀምርም በወቅቱ በነበረው የተማሪዎች ንቅናቄ ሳቢያ የቅርብ ጓደኛውና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት የነበረው ጥላሁን ግዛው መገደልን ተከትሎ የ ትምሕርቱን አቋርጦ ወጣ፥
በመካነየሱስ ቤተ ክርስቲያን ሥር የነበረውና በዓለም ሉተራን ፌዴሬሽን በሚረዳው የዘመኑ ታዋቂ የሬዲዮ ጣቢያ ብሥራተ ወንጌል ሬዲዮ በ1964 ዓ.ም. በመቀጠር ጣቢያውን ደርግ እስከ ወረሰበት ጊዜ ድረስ ሠርቷል፡፡ ድኅረ አብዮት በአብዮታዊት ኢትዮጵያ ድምፅና በብሔራዊ ሬዲዮ እስከ 1980ዎቹ መገባደጃ ድረስ በዜና አንባቢነት፣ በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራ ሲሆን፣ ጡረታ እስከወጣበት 1994 ዓ.ም. ድረስ ያገለገለው በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የውጭ ቋንቋ ዴስክ ነበር፡፡
) የሚለውን ቃል ሕዝብ ሊረዳው በሚችለው ቃል በራሱ መንገድ ተርጉሞ "ቅስመ ተፈጥሮ መከላከያ ሰባሪ በሽታ" ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ሕዝብን ስለ በሽታው ያስተማረውም ይሄው ሙያተኛ ነበር፥ ለዚህ ውለታው ግን ሽልማት ቀርቶ ምሥጋና ሊደርሠው ቀርቶ ይብሱን "ያልተገቡ ቃላትን በመጠቀም" በሚል ከደመወዙ ሠማንያ ብር ተቀጥቷል። የሚባሉትን ያለ ተፈጥሯዊ የግንኙነት መንገድ በጽንሳቸው ልጅ የሚታቀፉ (ማሕጸን የሚያከራዩ ሴቶች) ጉዲፈቻ የሚል ኦሮሚፋ ቃል እና ጽንስ የሚለውን በማዋሃድ "ጽንሰ-ፈቻ" ብሎ የሰየመውም ዳርዮስ ነበር።
ዳርዮስ ከቀደሙ የሙያ አባቶቹ አሃዱ ሳቡሬ፡ አሠፋ ይርጉ ብዙ እንደተማረ በዚህም ለንደን ሳይሆን ሎንዶን፡ ዋሺንግተን ሳይሆን ዋሽንግቶን ብሎ በመዘገብም ይታወቅ ነበር።
ጋዜጠኛው ከሙያ አባቶቹ ያገኘውን ለራሱ ሳያስቀር ለተተኪዎቹ በማስተማር ብንያም ከበደ፡ ነጋሽ መሃመድ፡ ብርቱኳን ሐረገወይን፡ ሳምሶን ማሞ ዓይነቶቹን ሙያተኞች ምሳሌ ሆኗቸዋል።
ጋዜጠኛ ዳርዮስ ሞዲ ሠኔ 13 ቀን 2007 በ68 ዓመቱ ሕይወቱ አልፏል፥ ዳርዮስ ሞዲ ባለትዳርና የሠባት ልጆች አባትም ነበር።
ሠኔ 14 ቀን ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት በፈረንሳይ ጉራራ ጊዮርጊስ ቤተክርሥትያን የቀብር ሥነ-ሥርዓቱ ሲፈጸም የሙያ ልጁ ጋዜጠኛና የማስታወቂያ ባለሙያ ብንያም ከበደ እንዲህ የሕይወት ታሪኩን አንብቦታል፡-
“ጋሽ ዳሪዮስ ጋዜጠኛ ብቻ ሳይሆን የጋዜጠኞች አባትም ነበረ። ይሄ ታሪክ ብቻ ሊሆን ይችላል። ነበር ቅርብ ነው። ነበር እያልን ዳርዮስን ብቻ ሳይሆን ሙያውንም አብረን እንቅበረው።
በፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ፣ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ፎቶ ቤት ሞሪስ እልቪስን የከፈቱት የሚስተር ሞዲ ጉስታቭ ልጅ ነው፤ ዳሪዮስ ሞዲ።
በትውልድ ፐርሺያዊ በዜግነት እንግሊዛዊ ከሆኑት ከሚስተር ጉስታቭ እና ከወ/ሮ አማረች መኩሪያ ታህሳስ 12 ቀን 1939 ዓ.ም እዚያው ራስ መኮንን ድልድይ አካባቢ ተወለደ።
የድርሰትና የግጥም ዝንባሌ የነበረው ዳሪዮስ ሞዲ ማንበብ፣ ሁኔታዎችን በጥልቀት ማስተዋልና መመርመር የጀመረው ከልጅነቱ ጀምሮ ነው።
በኢትዮጵያ ስር ነቀል ለውጥ እንዲመጣ ሲታገሉ ከነበሩት ተማሪዎች በተለይም ከጥላሁን ግዛው ጋር ለአንድ አላማ ተሰልፈው በእውቀት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ላይ ቢቆይም የጥላሁን ግዛውን መገደል ተከትሎ ድርጊቱን በፅኑ ካወገዙት አስር ጓደኞቹ ጋር የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ጥሎ ወጥቷል።
ዘመኑም 1962 ዓ.ም ነበር። በወቅቱ በነበረው መንግሥት አመለካከቱ ያልተወደደለት ዳሪዮስ፣ ድፍን ሁለት ዓመት ሙሉ ስራ የሚቀጥረው አላገኘም ነበር።
ይሁንና በግሉ የትርጉም ስራዎችን ይሰራ ስለነበር በ1964 ዓ.ም በብስራት ወንጌል ራዲዮ ጣቢያ ለመቀጠር ምክንያት ሆነው። ህይወቱ መስመር ያዘ፡-
በመልካም ፀባይ እና ባህሪዋ የቁንጅና ጣሪያ ከሆነችው መሰረት ኃይሌ /መሳይ/ ጋር ትዳር መሰረተ። ትዳሩም ፀንቶ አራት ወንድ ልጆችን እና ሶስት ሴት ልጆችን አፈራ።
ዳሪዮስ ሞዲ ለሬዲዮ የተፈጠረ ምሉዕ በኩልዔ የሆነ ጋዜጠኛ ነበረ። ተስምቶ የማይጠገብ፣ እያነበበ የሚስረቀረቅ የሬዲዮ ሞገድን የሚገዛ ባለግርማ ድምፅ የታደለው ዳሪዮስ ሞዲ፣ ከዜና ባህሪው ተነስቶ አነባነቡን የሚከተል እንከን አልባም ዜና አንባቢ ነበር።
መንግሥታት በተለዋወጡ ቁጥር የሚሉት ጎልቶ ይደመጥላቸው ዘንድ የሚዲያው ልሳንና የድምፅ ሞገድ ዳሪዮስ ነበር። እንደየጊዜው የአዳዲስ ምዕራፍ መሸጋገሪያ ድልድይ ድምፅ ሆኖም አገልግሏል። እስከ ዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ሚዲያ ስራ ውስጥ እንደ ዳሪዮስ አይነት የትርጉም ጌታ አልተገኘም።
ዳሪዮስ ዘንድ በይመስለኛል እና ይሆናል በሚል አቻ ትርጉም አይገኝም። የቀደምት አባቶቹን መዝገብ እየፈተሸ፣ ለዘመናዊው አለምም እንዲስማማ የራሱንም የትርጉም መንገድ እየፈለገ የሚማስን የቃላት ዲታ እና ታላቅ ሙያተኛ ነበር።
የራሱን ትርጉም የሕዝብ ቋንቋ ማድረግ የቻለ፣ የቋንቋ ምሁራንም ደግመው ደጋግመው የሚመሰክሩለት የትርጉም መምህር ነበር። አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ጀርመንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጣሊያኒኛ የመተርጎም ብቃት የመነጨው ካልተቋረጠ የንባብ ብቃቱ ነው።
ስራው ላይ እንዳቀረቀረ እስከወዲያኛው ያንቀላፋው ይህ ሰው በቁሙ አስታውሶ፣ ሙያዊ ልቀቱን መዝኖ መሸለም ባልተለመደበት ሀገር እንደዋዛ ኖሮ ማለፉን ለምናውቅ ለኛ የእግር እሳት ነው።
በብስራተ ወንጌል ሬዲዮ ጣቢያ የጀመረው የሬዲዮ ጋዜጠኝነት ሕይወቱ በኢትዮጵያ ሬዲዮ እና በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ለ30 ዓመታት ቢቀጥልም ይከፈለው የነበረው ደሞዝ የሰውየውን አስደናቂ ችሎታና የሙያ ልቀት የሚመጥን ቀርቶ ለወር አስቤዛ የማይበቃ ነበር። እንዲህም ሆኖ ህይወት ለዳሪዮስ ሬዲዮ ነው። ጡረታም ወጥቶ የናፈቀውን ሬዲዮ ለተወሰነም ጊዜ ቢሆን በሸገር እና በሬዲዮ ፋና ቀጥሎበት ቆይቷል።
ዳሪዮስ ሞዲ ወር ጠብቆ ከሚያገኘው ከሶስት አሃዝ ባልበለጠ ደሞዝ ራሱን እና ቤተሰቡን ለማስተዳደር ቢቸገርም ያን ወርቃማ ድምፁን ግን ለማስታወቂያ ለማዋል፣ ማስታወቂያ ሊሰራበት ግን ፈቃደኛ አልነበረም።
ዜና ላይ የሚሰማ ድምፅ እንዴት ሆኖ ሸቀጥ ይተዋወቅበታል ሲል ይሞግታል። ይህ በራሱ የሙያውን ሥነ-ምግባር መጣስ ነው ሲል ለሙያው መርህ እና ልዕልና አጥብቆ ይከራከራል።
የመጨረሻዎቹ ሶስት ዓመታት ለዳሪዮስ ጥሩ አልነበሩም። ለዘመናት ማልዶ ከስራው ገበታው የማይታጣው ዳሪዮስ ህመም ደጋገመው። እንደ ልብ መተንፈስ ተሳነው። በኦክሲጅን እየተረዳ ቆየ።
ዳሪዮስ የልብ ትርታው ቀጥ የምትል የምትመስለው ኦክሲጅን ሲያጣ ብቻ አልነበረም። ካላነበበና ዜና ካልሰማ እስትንፋሱ ያለ አይመስለውም።
ጋሽ ዳሪዮስ ሰውን ቶሎ የማይቀርብና ከቀረበም የእድሜ ልክ እውነተኛ ወዳጅ የሚሆን፣ ትሁት ደግ እና እውቀቱን ያለ ስስት የሚሰጥ ታማኝ ሰው ነበር።
እንደው በቀዝቃዛው በክረምቱ ሰሞን
እንከተላለን አንድ ጎበዝ ቀድሞን
አይ ጉድ መፈጠር ለመሰነባበት
ዳሪዮስን መቼም ማንም አይደርስበት
ሮጥን ሮጥን የትም አልደረስንም
ማን ይከተለዋል ውድ ዳርዮስን
ብለን ለመሰነባበት ከእግዚአብሔር አስገራሚ ስራ አንዱን እንደ ማሳረጊያ እንይ።
ለ43 ዓመታት ከጎኑ ያልተለየችው፣ ለትዳሯም ለልጆቿም ህልውና የደከመችው፣ ልጆቿ እንኳን አይተዋት ስሟ ሲጠራ የሚንሰፈሰፉላት መሳይ፣ ልክ የዛሬ አራት ወር ከሁለት ቀናት ታማ አርብ እለት ሆስፒታል ገባች።
ዳሪዮስም ለመጨረሻ ጊዜ ሆስፒታል የገባው በዕለተ አርብ ነበር። አርብ ለቅዳሜ አጥቢያ ከሌሊቱ 11 ሰዓት በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ባለትዳሮቹ ነፍሳቸው ተለየች።
ልክ እንደዛሬው በዚህ ስፍራ መሳይን ሸኘናት። ዳሪዮስ ተከተላት። አርብ፣ ቅዳሜ እሁድ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ይህችን አለም ተለዩ።”
መደብ :የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች
|
50680
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%8A%A4%E1%88%8D%20%E1%8B%B0%E1%88%B3%E1%88%88%E1%8B%8D
|
ዳንኤል ደሳለው
|
ዮናስ ደሳለው
አቶ ዮናስ ደሳለው በድሮው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት አገው ምድር አውራጃ በአሁኑ ፈግታ ለኮማ ወረዳ ልዩ ስሙ
አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ከአባታቸው መ/ር ደሳለው በሪሁን እና ከእናታቸው መ/ርት ጥሩእመቤት ዳኛው ጥቅምት 6/2012 ዓ.ም ተወለደ።
ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከአያቱ ጋር አደገ።ከዚያህ በሆላ ወደ አባቱ ዘንድ መኖር ስለፈለገ በፊቱ አጣራር ኮክራ አውራጃ በአሁኑ
ፋግታ ለኮማ ወረዳ ኮሪጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ኑሮውን
መስርተው የሚኖሩ ታዋቂ እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም
ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ ሰው ናቸው።
|
19138
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A5%E1%8A%90%20%E1%88%B5%E1%89%A5%E1%88%B5%E1%89%A5
|
ሥነ ስብስብ
|
ሥነ ስብስብ የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን ትኩረት ሰጥቶ የሚያጠናው ስብስቦችን ነው። ስብስብ ማለቱ ተለይተው ሊታወቁ የሚችሉ ነገሮችን ክምችት ወይም ቡድን ነው።
የሥነ ስብስብ ኅልዮት በጣም መሰረታዊ ከመሆኑ የተነሳ ማናቸውንም የሒሳብ ቅርንጫፎች በርሱ ቋንቋ መጻፍና መተርጎም ይቻላል። ከቀላልነቱም አንጻር በመዋዕለ ሕጻናትና በአንደኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች ደረጃ ሳይቀር ለህጻናት ቢቀርብ ምንም ጉዳት አያመጣም።
የስብስብ ውህደትና የጋራ መተግበሪያወች እንዲሁም ቬን ዲያግራምና ኦይለር ዳያግራም በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሊሰጡ ይችላሉ፣ ከበድ ያሉት እንደ ተቆጣሪነት አይነት ጽንሰ ሃሳቦች በኮሌጅ ደረጃ ይቀርባሉ።
ሥነ ስብስብ የተመሰረተው በ1860ወቹ በጆርጅ ካንተር እና ሪቻርድ ደደኪንድ በተሰኙ የሂሳብ ተማሪወች ነበር። እኒህ ተመራማሪወች፣ በተለይ ካንተር፣ የዋህ ሥነ ስብስብ ተብሎ አሁን የሚታወቀውን ጥናት መሰረት ቢጥልም በ20ኛ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ በበርትራንድ ረስልና ሌሎችም ተማሪወች የዚህ አዲሱ የሂስብ ዘርፍ ኃልዮት ለርስ በርስ ቅራኔ እንደሚያበቃ በማስረዳታቸው ዘርፉ ሊሻሻል በቃ። ይህ አዲሱ የሥነ ስብስብ ስርዓት እሙናዊ የስብስብ ኅልዮት በመባል ይታወቃል።
ደግሞ ይዩ፦
የዋህ ሥነ ስብስብ
ሥነ ስብስብ
|
1809
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B4%E1%88%9D%E1%8D%95%E1%88%8B%E1%88%AD%E1%88%B5
|
ቴምፕላርስ
|
ቴምፕላር ወይም በሙሉ ስማቸው የክርሰቶስ እና የሰለሞን መቅደስ ምስኪን ወታደሮች የሚባሉት በጣም ታላቅ እና ሃይለኛ ከነበሩት ክርስቲያናዊ ወታደራዊ ስርአቶች ውስጥ ዋነኞቹ ናቸው። ይህ ስርዓት በ1088 ዓ.ም. ከተካሄደው አንደኛው የመስቀል ጦርነት በኋላ ማለትም በ1110 ዓ.ም. አዲስ የተቋቋመውን የእየሩሳሌም መንግስት ከእስላሞች ለመከላከልና ወደ ከአውሮፓ ወደ እየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደህንነት ለመጠበቅ የተመሰረተ ነው።
ቴምፕላሮች የተዋቀሩት በገዳማዊ ስርዓት ሲሆን ይኸውም የሲሰተርሲያን ስርዓት መስራች የነበረው የክላርቮው በርናርድ በዘረጋላቸው ህግጋት መሰረት ነው።
ቴምፕላሮች ከብዙ መሳፍንት ጋር ግንኙነት ስለነበራቸው እና ጳጳሱም እነሱ ከሚቆጣጠሩዓቸው ቦታዎች ሁሉ ግብርና አስራት እንዲሰበስቡ ስለፈቀደላቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ዝነኛና ሃይለኛ ለመሆን ችለዋል።
ቴምፕላሮቹ አራት ዋና ክፍሎች የነበሩአቸው ሲሆን እነዚሁም፤
ዋነኞቹ ወታደሮች ወይም ናይትስ የሚባሉት፤ ሙሉ የፈረሰኛ ትጥቅ የታጠቁ
ከዝቅተኛ የህብረተሰቡ ክፍል የተውጣጡት ወይም ሰርጀንትስ በመባል የሚታወቁት፤ መለስተኛ የፈረሰኛ ትጥቅ የታጠቁ
ገበሬዎች፤ ዋነኛው ስራቸው የስርዓቱን ንብረት ማስተዳደር የነበረ እንዲሁም
ካህናት፤ ስራቸው የስርዓቱን መንፈሳዊ ህይወት መከታተል የነበረ ናቸው።
የአውሮፓ ታሪክ
|
48444
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%8B%B0%E1%88%B5%E1%8C%8C
|
አምደስጌ
|
አምደስጌ () በሥነ ሕይወት ጥናት ውስጥ ባለ አከርካሪ የሆነ እንስሳ ሁሉ - ዓሳ፣ አምፊናል፣ ተሳቢ እንስሳ፣ አዕዋፍና ጡት አጥቢ - ያጠቀለለው የእንስሳ ክፍለስፍን ነው።
ከባለ አከርካሪ ጭምር፣ አንዳንድ ሙሉ አከርካሪ የሌላቸው የባሕር እንስሳት ደግሞ በአምደስጌ ውስጥ ናቸው። ለምሳሌ የባሕር ፍንጣቂ የተባለው እንስሳ ደንደስ ባይኖረውም ሰረሰር ወይም አምደ ስጌ አለው።
|
9593
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%89%B5%20%E1%89%B0
|
ተረት ተ
|
ተሁለት ዛፍ የወደቀ
ተሁሉም ያው ወንድም ቢከፋም ቢበጅም
ተለመደና ዶሮ መከሽከሽ እኝህ እናትሽ ሀሙስ ከች
ተለማማጭ አልማጭ
ተለማበት የተጋባበት
ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ ሟጣጭ
ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ አሟጣጭ
ተላም የዋለ በሬ ተሴት የዋለ ገበሬ
ተላም የዋለ በሬ ከጋለሞታ የዋለ ገበሬ
ተሌባ ሌባ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው
ተልባ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ
ተልባ በቅባ ኑግ ለሰሚው ግራ ለበይው መልካም ነው
ተልባ በጥባጭ ሳለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት
ተልባ በጥባጭ እያለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት
ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ
ተመልከት አላማህን ተከተል አለቃህን
ተመልከኛ ዳኛ መልካም ፈራጅ
ተመምሩ ደቀመዝሙሩ
ተመመራመር ይገኛል ነገር
ተመመራመር ይገኛል ቁምነገር
ተመሞት ይሻላል መስንበት
ተመረቅሁ ብለህ ተተረገመ አትዋል
ተመረቅሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል
ተመርቄያለሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል
ተመሮጥ ማንጋጠጥ
ተመሮጥ ማንጋጠጥ ይሻላል
ተመንግስት አመልጣለሁ ለሞት እድናለሁ ማለት ዘበት
ተመክሮ ልብ ተሸምቶ ድልብ አይሆንም
ተመዋረድ ጌታን መውደድ
ተሟጋች - እኔ እረታ ይመስለኛል ሰውም ይመለከተኛል
ተሙጃ መሀል የወጣች ቄጤማ ወይ ለወፍ ወይ ለባላ
ተማሪ ዘኬ ለቃሚ
ተማሪ ውሻ ቀባሪ
ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው
ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክቡር ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው
ተማክረው የፈሱት ፈስ አይገማም
ተማክሮ የፈሱት ፈስ አይገማም
ተምሮ የማይጽፍ አክፍሎ የማይገድፍ
ተምሮ ያላስተማረ ዘርቶ ያላጠረ
ተሞተች ሚስቴ ምን አለኝ ካማቴ
ተሞኝ ደጅ ሞፈር ይቆረጣል
ተረታን እንዳይሉ ይግባኝ ይላሉ
ተረቴን መልስ አፌን በዳቦ አብስ
ተረት ለነገር ይሆናል መሰረት
ተራራ ለጥናት ውሀ ለጥማት
ተራስ በላይ ንፋስ
ተራጋሚ ራሱን ደርጋሚ
ተርጅናና ተሞት ቢሸሹ አያመልጡ
ተሰብሮ ቢጠገን እንደነበረ አይሆን
ተሰብሮ ቢጠገን እንደድሮው አይሆን
ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ተዳብዬ
ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ጋር ተዳብዬ
ተሰግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ
ተስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው
ተስፋ መስጠት እዳ መግባት
ተስፋ መስጠት እያዩ እዳ መግባት
ተስፋ ርቆ የተሰቀለ ዳቦ ነው
ተስፋ ቆርጦ አንድ ላይ ከመቆም ይሻላል በተስፋ ሲጓዙ መክረም
ተስፋ ያልቆረጠ መነኩሴ ምናኔ ሲሄድ ሴቲቱን ይሰናበታል
ተስፋ ያድናል ክህደት ያመነምናል
ተስፋ የተሰቀለ ዳቦ ነው
ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚወጋ ጌታ አለ
ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚያይ አምላክ አለ
ተሹሞ ከመታለል ጥሎ መከብለል
ተሺ ምስክር የታቦት እግር
ተሻገር ከወንዙ ጉድ እንዳያበዙ
ተቀመጥ በወንበሬ ተናገር በከንፈሬ
ተቀማጭ አፉ ምላጭ
ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው ቧጋች
ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው አንጋች
ተቀምጠው የሰቀሉት ቆመው ለማውረድ ያስቸግራል
ተቀባሪ ወዲያ ማን ያርዳ
ተቀዳዳ ይሻላል ጨምዳዳ
ተቁመቱ ማጠር የልቡ መጠጠር
ተቁመትህ ማጠሩ ሆድህ መጠጠሩ
ተቁም ዶሮ ከሸክላ ማሰሮ
ተቂል አትጫወት አይንህን ያወጣል በእንጨት
ተቅበላ ጥጋብ የስቅለት ጦም ማደር ይሻላል
ተቆብ ላይ ሚዶ
ተበድሮ ቅቤ ታርዞ ጎፈሬ
ተባለ ቀትር አትቀታተር
ተባቄላ አይጠፋም ዲቃላ ከጠላ አይታጣም አተላ
ተተሳለ የማይበርድ ተታዘለ የማይወርድ
ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ ምንቸታቸው
ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ እጃቸው
ተተያዙ ብዙ ነው መዘዙ
ተተያዙ ወዲያ ቄስ ጥሩልኝ ማለት ላያደላድሉ በሺ ብር ጭነት
ተታመሙ መክሳት ካጡ መንጣት
ተናት ቀን ይሻላል
ተናካሽ ውሻ የጅብ መቋደሻ
ተናካሽ ውሻህን ተዋጊ በሬህን እሰር
ተናካሽ ውሻ የጅብ መደገሻ
ተናዞ ይሞቷል አምኖ ይሟገቷል
ተናገር በከንፈር ተቀመጥ በወንበር
ተናግሮ አናገረኝ ይወደኝ ይመስል ሄዶ ተናገረ የላክሁት ይመስል
ተናግሮ አናገረኝ ይወደኝ ይመስል ሄዶ ተናገረ የላኩት ይመስል
ተናግሮ አናግሮ የሆድን ጨርሶ ጠላት ይሆናል ወዳጅ ተመልሶ
ተናግሮ ከማሰብ ተከንፈር መሰብሰብ
ተናግሮ ከማሰብ ከንፈርን መሰብስብ
ተናግሮ ከመጨነቅ የቀልቀሎዬን አፉን እንቅ
ተናግሮ ያጣ ሰው ሶስት ጊዜ ሞቱ ነው
ተንከትክተሽ ስትስቂ የጥርስሽ ወገብ እንዳይቀጭ
ተንኮለኛ መበለት በጾም ዶሮ በፋሲካ እልበት
ተንኮለኛ የሰይጣን አርበኛ
ተንኮለኛ ተሰባብሮ ተኛ
ተንኮለኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው
ተንኮለኛ ገደል ዝንጀሮ ይጥላል በሬ ያሳልፋል
ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ካፉ
ተኚ ብልሽ አትነሺ አልኩሽ(ን)
ተኛ ወዲያ ጎራሽ እህል አበላሽ
ተከበሩ ሰው አይፈሩ
ተከብሮ ያደርጋል ደንቆሮ
ተከብት እንስት ተሀብት ርስት
ተከተማ ወደዱር ተአልጋ ወደምድር
ተከናንቦ የሚበላውን ተጎንብሰህ ግባበት
ተከፈት ያለው ጉሮሮ ጦም አያድርም
ተኩላ እንደ አንበሳ እጮህ ብላ ተተረተረች
ተኩላ ፍየል በላ
ተኩሶ ጣለ ወጋ ነቀለ
ተኳሽ በሁለት አይኑ አያነጣጥርም
ተክፉ ተወልጄ ስፈጭ አደርኩ
ተክፉ ጎረቤት አይሰሩም ደህና ቤት
ተኮሰ ጣለ ወጋ ነቀለ
ተወደዱ ወዲያ ገደሉ ሜዳ
ተወገብ በላይ ታቦት ከወገብ በታች ጣኦት
ተወገብ በላይ ጥጋብ ተወገብ በታች ራብ
ተወጭት አፍ የወንጭት አፋፍ
ተወጭት አፍ ተወንጭት አፋፍ
ተወፈሩ ፈጣሪን አይፈሩ ሰውን አያፍሩ
ተዋርዶ ከማግኘት ኮርቶ ማጣት
ተዋቅሶ ወዳጅነት የቂም ጠባሳ ባንገት
ተዋሰኝ ግዝት ይሆነኝ አበድረኝ አይማረኝ
ተዋጊ በሬ ተጭድ ይጣላል
ተዋጊ በሬህን ተናካሽ ውሻህን ያዝ
ተው አትርሳ ተሰርቶልሀል የሳት ገሳ
ተው ፈረሴን ለጉም አይዘነጉም ለሴትና ለጉም
ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ
ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ አይን የለውም
ተይዛ ትዘፍን ጦጣ
ተይዞ ከመለማመጥ አርፎ መቀመጥ
ተደርቦ መጣላት ስራ ማጣት
ተደብቃ ትጸንሳለች ሰው ሰብስባ ትወልዳለች
ተደብቃ ትጸንሳለች በሰው ስብሳብ ትወልዳለች
ተድረው ቢመለሱ የውሀ መንገድ ረሱ
ተድረው ቢመለሱ የውሀን መንገድ ረሱ
ተዳኛ ተሟግቶ ታዲያማ ተዋግቶ
ተዳኛ ተሟግቶ ላያደማ ተዋግቶ
ተጀመሩ መጨረስ ካራገዱ ማልቀስ
ተጄ በጉንጬ
ተገናኝተናል መሳ ለመሳ አንቺም እውር ነሽ እኔም አንካሳ
ተገናኝተው ሳሉ ምን ጊዜ እንገናኝ ይላሉ
ተገዳዩም ሟቹ ይጣደፋል
ተጋበዙና ብሉ ሀይ በሉ ከልክሉ
ተጋፊ ውሀ ሽቅብ ይሄዳል
ተጋፊ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል
ተግደርዳሪ ጦም አዳሪ
ተግደርዳሪ በልቶ ሽሮ ተበዳሪ
ተግደርዳሪ ቀላዋጭ ቀባጣሪ
ተጎሽ እበት ተንጨት ሽበት
ተጎንብሶ የሚበላን ተኝተህ ቀላውጠው
ተጠማኝ ቢሰነብት ባለርስት ይሆናል
ተጠንቀቅ ወደል እንዳትገባ ገደል
ተጥዶ የማይፈላ ተሹሞ የማይበላ
ተጥዶ የማይፈላ ተሹሞ የማይበላ የለም
ተጦረኛ ስንቅ አይደባልቁ
ተጦጣ የዋለ ጉሬዛ እህል ፈጅቶ ገባ
ተጨንቆ ኩራት ተንጠራርቶ ራት
ተጫውቶ መማረር አለ ጉዳይ መብረር
ተፈጣሪ ሙርጥ ጫሪ
ተፈጣሪ ይበልጣል ቂጥ ጫሪ
ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም
ተፈጭቶ ያልተነፋ ዱቄት ተበራይቶ ያልተመረተ ምርት
ተፈጥሮ ሞት ተሾሞ ሸረት
ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም
(ጠያቂ) ታድያስ (መላሽ) አለን በአዲዳስ ያውም ሳንዋስ
ታጥቦ ጭቃ
ታላቅ ወንድም እንደ አባት ይቆጠራል
ታላቅ ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት
ታለቀ መቆጠብ ተሞተ መንጠብጠብ
ታላረፉ መከራ ነው ትርፉ
ታላቁን ነገር እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሁኘ ቀረሁ
ታላወቀ ዘዴ በለው በጎራዴ
ታልተናገሩ አይከፈት በሩ
ታልቸኮሉ ቀስ በቀስ ይገኛል ሁሉ
ታሞ የተነሳ እግዜርን ረሳ
ታሞ የተነሳ እግዚሄርን ረሳ
ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ
ታረጁ ወዲያ ጎፈሬ አዝመራ የሳተው ገበሬ
ታልጠገቡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ
ታረጁ አይበጁ
ታሪክን የረሳ ስህተት መድገሙ አይቀርም ይባላል
ታርቄ ተመርቄ ታጥቤ ተለቃልቄ
ታርቆ ሙግት በልቶ ስት
ታሳጭ ማራኪ ይሻላል
ታሳጭ መካሪ ይሻላል
ታስሮ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ
ታቀበት በረዶ ተቁልቁለት ዘንዶ
ታባ ቁፍር እሸት ተበልቶለት
ታባቱ የተረፈ ተጠለፈ
ታቦተ ክፉ አጸደ መልካም
ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ
ታከረሩት ይበጠሳል
ታየው ትመለከተው ትታነቀው ትሞተው
ታዝበው ኪጠሉህ ታዝበው ይውደዱህ
ታዝበው ሲጠሉህ ታዝበው ይወደዱህ
ታዳጊ ያለው በግ ላቱን በውጭ ያሳድራል
ታጉል ጉልበት እዩልኝ ስሙልኝ ማለት
ታጉል ጥንቆላ የጨዋ ልጅ መላ
ታጥቦ ጭቃ
ታጥቀህ ታገል እንዳትንገላታ አስተውለህ ተሟገት እንዳትረታ
ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት
ትላንት ልጄን ዛሬ እናቴን ምን ይበጃል ዘንድሮ አለ አውራ ዶሮ
ትልቁ አሳ ትንሹን አሳ ይውጣል
ትልቁ ዳቦ ሊጥ ሆነ
ትልቅ ብልሀት ለንጉስ መገዛት
ትልቅ ብልሀት ለትምህርት መትጋት
ትልቅ ጥቃት ለምኖ ማጣት
ትልና መጋዝ በሽተኛና ጓዝ
ትምህርትም እንደ ኮት ፋሽኑ አለፈበት
ትምህርት በልጅነት አበባ በጥቅምት
ትምህርትን ለፈጠረ ጥይት በርጫን ላገኘ ገነት
ትምህርት ከሚሉት ነቀርሳ ኤድስ ከሚሉት በሽታ ያውጣን
ትምሀርት የማያልቅ ምርት
ትምህርት የማያልቅ ሀብት
ትሻልን ትቼ ትብስን አገባሁ
ትተውት የማይሄዱትን ባልንጀራ አይቀድሙትም
ትናንሽ ልጆች ትናንሽ ሀብቶች
ትንሳኤ ትንሳኤ ቢሉኝ ጸሎተ ሀሙስ መሰለኝ
ትንሽ ምላጭ አገር ትላጭ
ትንሽ ሰው ትንሽ ነው
ትንሽ ስጋ እንደ መርፌ ትወጋ
ትንሽ ሽሮ ባገኝ ጨው የለኝም እንጂ ተበድሬ ወጥ እሰራ ነበር
ትንሽ ልጅ ከሰራው ሽማግሌ የጎበኘው
ትንሽ ቆሎ ይዞ ካሻሮ ጠጋ
ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ካሻሮ
ትንሽ አበላሽ
ትንሽ ሰው ትንሽ ነው
ትንሽ ጎልማሳ ትቢያ ታነሳ
ትንቢት ይመራል ልጓም ይገራል
ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ
ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ተያይዘው ወደ ወንዝ ወረዱ
ትንሽ በመናገር እውነት ትከበር
ትኩስ ሬሳ ደረቁን አስነሳ
ትንሽ ጭላንጭል ታስይዛለች ምንጭር
ትእቢትን ከስስት ምን አገናኝቶት
ትእግስተኛ ከፈለገበት ይደርሳል
ትእግስት ፍራቻ አይደለም
ትካዜ ሲመጣ መከፋት ጓዝ ይሆናል
ትገርም ሻሸመኔ ትብስ ኮፈሌ
ትጸድቅ ትኮነን ቢለው ቆይ መክሬ አስታውቅሀለሁ አለ
ትፈጭ የነበረች ማንጓለል አቃታት
ትፈጭ የነበረች ማንጓለል ተሳናት
ቶሎ ቶሎ ቢቆጡ አብረው አይቀመጡ
ቶፋ በማን ምድር ትለፋ
ቶፋ መቀበሪያው ያው ፈፋ]]
|
47461
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%88%98%E1%8C%93%E1%8C%93%E1%8B%A3
|
የኢትዮጵያ መጓጓዣ
|
በኢትዮጵያ ጅማሮው ከማይታወቅበት ጊዜ አንስቶ እስከ አሁን ለረጅም አመታት የጋማ ከብቶች እንደ ዋና መጓጓዣነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል። በአሁኑ ሰዓት በሰለጠኑት የሃገሪቱ ከተሞች የአየር ፣ የየብስ (ባቡር ፣ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች) ብሎም የውሃ ላይ መጓጓዣዎች (አነስተኛ መርከቦች ፣ ጀልባዎች ፣ ታንኳዎች) በጥቅም ላይ ውለው የሚታዩ ቢሆንም አሁንም በሃገሪቱ አብዛኛው ክፍል የጋማ ከብቶች በዋናነት ለመጓጓዣነት ብሎም ለጭነት አገልግሎትነት በመዋል ላይ ይገኛሉ።
|
53129
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%8B%B5%E1%8B%8A%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%A6%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A6%E1%89%B5
|
ኤድዊን አቦት አቦት
|
ኤድዊን አቦት አቦት (ታህሳስ 20 1838 - ጥቅምት 12 1926) የእንግሊዛዊ መምህር እና የሃይማኖት ምሁር ነበር፣ በይበልጥ የኖቬላ ፍላት ላንድ ደራሲ በመባል ይታወቃል።
ኤድዊን አቦት አቦት፤ የኤድዊን አቦት በሜሪሌቦን የፊሎሎጂ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር እና ሚስቱ ጄን አቦት የበኩር ልጅ ነበር። ወላጆቹ የአጎት ልጆች ነበሩ።
አቦት ትምህርታዊ መጽሃፍትን ጽፏል፣ አንደኛው ቪያ ላቲና፡ በ1880 የታተመ እና በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ በአለም ዙሪያ የተሰራጨው የመጀመሪያው የላቲን መጽሐፍ ነው።
ፍላት ላንድ
የአቦት በጣም የታወቀው ስራው በ1884 የፃፈው ልቦለድ ፍላት ላንድ፡ የብዙ ዳይሜንሽን ሮማንስ ሲሆን ባለሁለት አቅጣጫዊ አለምን የሚገልጽ እና የልኬቶችን ተፈጥሮ የሚዳስስ ነው። ምንም እንኳን በትክክል "የሂሳብ ልብ ወለድ" ተብሎ ሊጠራ ቢችልም ብዙውን ጊዜ እንደ ሳይንሳዊ ልብ ወለድ ይመደባል።
ከ1950ዎቹ ጀምሮ እስከ አሁን ያለው ዘመናዊ የሳይንስ ልብወለድ መምጣት፣ ፍላት ላንድ ታዋቂነትን ጨምሮታል፣ በተለይ በሳይንስ ልብወለድ እና በሳይበርፐንክ አድናቂዎች። ብዙ ስራዎች በዚህ ኖቬላ ተነሳሽነት ተጽፈዋል፣ ተከታታይ ልብ ወለዶች እና አጫጭር ፊልሞችን ጨምሮ።
ዋቢ መጽሃፍት
|
23170
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A0%E1%88%98%E1%8B%B1%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D
|
ዠመዱ ማርያም
|
በምስራቅ ላስታ፣ ከአላማጣ 10ማይል በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ፣ ዋሻ ዋስጥ የሚገኝ፣ መስቀል ቅርጽ ያለው ቤተ ክርስቲያን ነው። ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ይሄን ቤተክርስቲያ በ1510ቹ ሲጎበኝ፣ በዘመኑ ብዙ ቀሳውስትና መነኮሳት በቤተክርስቲያኑ ስር ይተዳደሩ እንደነበር ይጠቅሳል። መኖሪያቸውም ከዋሻው ውጭ በተራራው ላይ እንደነበርና መነኮሳት ከዋሻው ስር፣ ቀሳውስት ደግሞ ከዋሻው በላይ ይኖሩ እንደነበር ይናገራል። በዚህ ዘመን ቤተርክርስቲያኑ ይኩኖ አምላክ ማርያም ይባል እንደነበር ይዘግባል።
ጀመዱ ማርያም፣ በልዩ አወቃቀሩ (ለምሳሌ ብዙ ቅስቶችን በመጠቀም፣ በትክክል በተቀረጹ ቀይ የደንጊያ ግድግዳዎቹ፣ መስቀል ቅርጽ በመያዙ) እና በግድግዳው ውጭ ላይ በተሳሉት ልዩ ልዩ ምስሎቹ ይታወቃል። አሰራሩም ከተራራ ስር ሲሆን አንድ ጠባብ መግቢያ ብቻ ያለውና ለማያውቅ ሰው በሩ የት እንደሆነ የማይታወቅ ቤ/ክርስቲያን ነው።
አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
ይኩኖ አምላክ
|
53184
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%9C%E1%88%8E%E1%8B%B2%20%E1%88%B0%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8A%A4%E1%8D%8D.%E1%88%B2
|
ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ኤፍ.ሲ
|
ማሜሎዲ ሰንዳውንስ እግር ኳስ ክለብ () (በቀላሉ ሰንዳውንስ () በመባል የሚታወቀው) በደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ሊግ ስርዓት የመጀመሪያ ደረጃ በሆነው በፕሪምየር እግር ኳስ ሊግ ውስጥ የሚጫወት ማሜሎዲ ፣ ፕሪቶሪያ በ ግዛት ውስጥ የሚገኝ የደቡብ አፍሪካ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ክለብ ነው። በ1970 ዎቹ ውስጥ የተመሰረተ, ቡድኑ በሎፍተስ ቬርስፌልድ ስታዲየም ውስጥ የቤት ውስጥ ጨዋታዎችን ይጫወታል.
ሰንዳውንስ እ.ኤ.አ. በአሁኑ ጊዜ በደቡብ አፍሪካ የፒኤስኤል ዘመን በጣም ስኬታማ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የ2016 የካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ, የ2017 አሸንፈዋል እና የ2016 የካፍ የአመቱ ምርጥ ክለብ ተመረጡ። በአገር ውስጥም ኔድባንክ ዋንጫን ስድስት ጊዜ, ኤምቲኤን 8 አራት ጊዜ እና ቴልኮም ኖክውትን አራት ጊዜ አሸንፈዋል። በፊፋ የአለም ክለቦች ዋንጫ የተሳተፈ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ቡድን ሲሆን 6ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
ሰንዳውንስ በደቡብ አፍሪካዊው የቢዝነስ ታጋይ ፓትሪስ ሞቴፔ ባለቤትነት የተያዘ ሲሆን በገበያ ዋጋ በአፍሪካ ውስጥ በጣም ውድ ከሆኑ ክለቦች አንዱ ነው። ክለቡ በአገር ውስጥ "ጫማ ሻይን እና ፒያኖ" በሚባለው ልዩ የአጥቂ አጨዋወት ይኮራል። ባለፉት አመታት ይህ የአጨዋወት ዘይቤ በወጣቶች ቡድኖች እና በሴቶች እግር ኳስ ቡድን ውስጥ ይንፀባረቃል። በ2021, ሰንዳውንስ ሁለቱንም የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ እና የካፍ የሴቶች ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫዎችን በማሸነፍ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል።.
|
35811
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%A5%E1%8B%8E%E1%88%89%20%E1%8B%8D%E1%8C%8D%E1%8B%AB
|
የዥዎሉ ውግያ
|
የዥዎሉ ውግያ በቻይና ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በ2331 ዓክልበ. ግድም በዥዎሉ አካባቢ የተደረገ ታልቅ ውግያ ነበረ። ይህ ከባንጯን ውጊያ (2350 ዓክልበ. ግድም) በኋላ ትቂት ዓመታት በኋላ ይሆናል።
በዚሁ ውግያ የኋንግ ዲ ኃያላት (የኋሥያ ወገን) በቺ ዮው ሠራዊት ላይ ድል አደረጉ። ይህ ቺ ዮው የ81 ጎሣዎች አለቃ ነበር ይባላል። በውግያው ቺ ዮው ጉምን በጥንቆላ ፈጥሮ ኋንግ ዲ «ደቡብ አመልካች ሠረገላ» የተባለውን ጠድከል ፈጠረ፣ በእርሱም እርዳታ ደብዛቸውን አገኙ። ብዙም ሌሎች ጉድ ሥራዎች እንደ ተከሠቱ የሚል ወሬ አለ። በመጨረሻ ቺ ዮው ተገድሎ ወገኑ እንደ ተከፋፈለ ይታመናል። አንዱ ወገን በያንግ-ጸ ወንዝ ደቡብ ቀርቶ የህሞንግ (ምያው) ብሔር ወላጆች ሆኑ።
ነገር ግን የኮርያን ልማዳዊ አፈታሪክ የሚገልጸው መጽሐፍ ኋንዳን ጎጊ ከዚህ ሌላ ታሪክ አለው። ቺ ዮው «ጃውጂ ኋኑንግ» ተብሎ «ሺንሺ» ወይም «ፔዳል» የተባለ መንግሥት በአሁኑ ስሜን ኮርያ መሠረተ፣ የኋንግ ዲም ግዛት ከዥዎሉ ምዕራብ ነበር። በዥዎሉ (ኮሪይኛ ታክሮክ) ውግያ ድል ያደረገው ወገን የቺ ዮው ሠራዊት ነበር፣ ኋንግ ዲንም ማረኩት ለቺ ዮውም ተገዥ አደረጉት። የሺንሺ ሰዎች የኮርያ ብሔር ወላጆች እንደ ሆኑ ይላል።
|
3357
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B8%E1%8A%AA%E1%8B%AB
|
ቸኪያ
|
የቸክ ሪፐብሊክ (ወይም በአጭሩ ቸኪያ) በመሀከላዊ የአውሮፓ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። ቸክ 78,871 ስኩዌር ኪሎሜትር የሚያክል ኮረብታማ ሀገር ስትሆን፣ የወቅያኖስ ወይም የምድር አየር ፀባይ አይነት አላት። ፕራጉ ዋና ከተማዋ ሲሆን ብርኖ እና ኦስትሮቫ ታላላቅ ከተሞቿ ናቸው። በሚያዝያ 8 ቀን፣ 2008 ዓም የ«ቼክ ረፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ።
ቸክ የ200 አመት ታሪክ ያላት ሀገር ስትሆን እስከ 1806 ዓም በቅዱስ ሮማ ግዛትና እስከ 1918 ዓም በሃብስበርግ ስርወ መንግስት ትመራ ነበር። ከዛም በኋላ ቼክእስሎቫኪያ መመስረትን ይከተላል። በሁለተኛው የአለም ጦርነት የቼክ መሬት በጀርመን ቁጥጥር ስር ስትውል በ1948 ዓም ደግሞ ቼክ የሶቬትን ክልል ተቀላቀለች። በ1989 ዓም በተረገው የቬልቬት አብዮት የኮሚኒስት አገዛዝ እንዲያበቃ ሲያደርግ በጥር 1 1993 ዓም የቸክስሎቫክያ ግዛት ለሁለት ተከፈለች፣ ቼክና ስሎቫክያ እንደ አንድ ሀገር መሆን ጀመሩ።
ቼክ ያደገች ሀገር ናት። ቼክ በአውሮፓ አህጉር አለች የተባለች የኢአማኝ ሀገር ናት። በፒው ምርምር ጥናት መሰረት ከ60% በላይ የሚሆኑ የቸክ ህዝቦች ኢ-አማኝ እንደሆኑ አረጋግጧል። ይህም በአንፃሩ ከአውሮፓ ሀገራት እጅግ ይበልጥ ናቸው። ቸካውያን የሊበርታሪያን አስተሳሰብ አላቸው። ማለትም ጣልቃ ገብነትና የሀያላን ተፅዕኖዎችን የምትቃወም፣ እኩልነት የምትሻ ሀገር ነት። ቸካውያን ልክ እንደ ስካንዲኒቭያን ሀገራት ሁሉ፣ የሀይማኖት ህልውና መኖርን የሚቃወሙና የግለሰብ ነፃነትን፣ የግብረሰዶም መብት፣ ውርጃ፣ ሴተኛ አዳሪነት፣ ወሲባዊ ነፃነትን በሚደግፉ ናቸው። ዋናው የሚለያዩበት ነገር ቸክ ሪፐብሊክ ውስጥ የሰይጣን እምነት ስለሌላት ነው። ይህም በተለየ ሁኔታ ቸክ ሴኪውላር ሀገር ናት። ነገር ግን የምዕራብያውያን አሰተሳቦችና ርዕዮተ ዓለም አስፈላጊ ነው ብላ የተቀላቀለች ፀረ-ኮሚኒስት ሀገር ናት። በአሁኑ ሰአትም በሩሶ-ዩክሬን ጦርነት አማካኝነት ለምዕራብያውያን ወግና ሩሲያን የምትፋለም ሀገር ናት።
|
35044
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B4%E1%88%8D%E1%89%82%E1%8A%95
|
ቴልቂን
|
ቴልቂን (ግሪክ፦ ) ወይም ቴልቂስ፣ ቴልቂኔስ በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ሦስተኛ ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 20 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2263-2243 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከኤውሮፕስ ቀጥሎና ከአፒስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የኤውሮፕስ ልጅና የአፒስ አባት ይለዋል። በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የቴልቂን ተከታይ አፒስ ሳይሆን ጤልክሲዮን ይመስላል። ሆኖም በጄሮም ዜና መዋዕል ዘንድ ይህ ቴልቂኔስ በአፒስ ዘመን ተሸንፎ ወደ ሮዶስ ሸሸ። በጥንት ቴልቂኔስ የተባለ የአረመኔ ቄሳውንት ወገን ከሮዶስ፣ ክሬታና ቆጵሮስ እንደ ተገኙ ይታወቅል።
ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል። በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው። ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት። ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው።
የሲክዮን ነገሥታት
|
14717
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%89%A3%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%8D%96%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%8D%8D
|
ሴባስቶፖል መድፍ
|
ሴቫስቶፖል መድፍ በዓፄ ቴወድሮስ ዘመን በአውሮጳውያን ሚሲዮን መሪነትና በኢትዮጵያውያን ቀጥቃጮች ረዳትነት ጋፋት፣ ደብረ ታቦር እ.ኤ.አ መስከረም 21፣ 1867 ተሰርቶ የተመረቀው መድፍ ነው። ስሙ የተወሰደው በክሪሜያ ከሚገኘው ሴባስቶፖል ከሚባለው ከተማ ነው። ለጦርነት እንዲውል አውሮጳውያኑን እራሳቸውን ባስደነቀ የአመራር ችሎታ ንጉሠ ነገሥቱ መንገድ እያሰሩ በራሳቸውም እጅ ድንጋይ ቋጥኝ እየፈነቀሉ ከደብረ ታቦር መቅደላ በ10 ቀን ያጓጓዙት መድፍ ነበር። ሆኖም ግን አፈ ጠባብ ስለነበር አንድ ጊዜ እንደተኮሰ መድፉ ፈንድቶ ከጥቅም ውጭ ሆነ።
ደብረ ታቦር
|
31473
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%AA
|
ጪ
|
ጪ (ቻይንኛ፦ ) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፪ኛ ንጉሥ ነበር።
የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ ዳ ዩ ካረፈ በኋላ (2002 ዓክልበ. ግድም) የሦስት ዓመት ልቅሶ ዘመን ተፈጸመ፣ ከዚያ (1999 ዓክልበ. ግድም) ልጁ ጪ ተከተለው። ሲማ ጨን እንደ ጻፈ ግን ዳ ዩ ተከታዩ ጋው ያው እንዲሆን መርጠው ነበር፤ ጋው ያውም አርፎ ተከታዩ የእረኛ (መንጋዎች) ሚኒስትር ቦዪ እንዲሆን ፈለገ። ሕዝቡ ግን ጪን ስለ መረጡ፣ ዙፋኑ ለጪ ተወረሰ።
በቀርቀሃ ዜና መዋዕል፣ በጪ ፪ኛው ዓመት ምኒስትሩ ቦዪ ከቤተ መንግሥት ወጥቶ ወደ አገሩ ሄደ። ጪ በዚህ ዓመት በዮውሁ ክፍላገር ላይ ዘመተ፣ በጋን ውግያ ተዋጋ። በ፮ኛው ዓመት ቦዪ አረፈ፤ በሌላ ቅጂ ግን ቦዪ ዙፋኑን ለመያዝ አስቦ እንደ ተገደለ ይነግራል። በ፰ኛው ዓመት ጪ ሚኒስትሩን መንግቱን በችሎት ላይ ይቀመጥ ዘንድ ወደ ባ ክፍላገር ላከው። በ፲፩ኛው አመት ጪ ታናሹን ልጅ ዉጓን ከቢጫው ወንዝ ምዕራብ ወደ ሥሄ አገር አጋዘው። በ፲፬ኛው ዓመት ዉጓን በሥሄ አገር ስለ አመጸ፣ ጪ ከሚኒስትሩ ሾው ሥር አንድ ሥራዊት ልኮ ዉጓን ያንጊዜ እጁን ሰጠ። ከዚያ በኋላ ጪ አርፎ በልጁ ታይ ካንግ ተከተለ።
የሥያ ሥርወ መንግሥት
|
5454
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%94%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%89%AB%E1%8A%92%E1%8B%AB%20%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8A%9B
|
ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ
|
ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ () በአሜሪካ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው።
ከ150,000 እስከ 250,000 ተናጋሪዎች አሉት። በተለይ በፔንስልቫኒያ በኦሃዮና በኢንዲያና ክፍላገሮች ነው የሚገኙ። ከነዚሁ አብዛኞቹ የአሚሽ ወይም የሜኖኒት አብያተ ክርስትያናት ተከታዮች ናቸው።
ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ የሚጻፍ በላቲን ፊደል ሲሆን ሁለት ተወዳዳሪ አጻጻፎች አሉ። አንዱ እንደ እንግሊዝኛ አጻጻፍ አንዱም እንደ ጀርመንኛ አጻጻፍ ይመስላል። ለምሳሌ የጌታ ጸሎት በ2ቱ ዘዴዎች ሲጻፍ ከይፋዊ ጀርመንኛ ጋር በማነፅጸር እንዲህ ይመስላል:-
ጀርመናዊ ቋንቋዎች
የአሜሪካ ተባባሪ ክፍላገሮች
|
37515
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%9D%E1%89%A6%E1%8B%B2%E1%8B%AB
|
ካምቦዲያ
|
ካምቦዲያ ወይም በይፋ የካምፑቺያ መንግሥት በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፕኖም ፔን ነው። በላዎስ፣ ታይላንድ፣ እና ቬትናም ይዋሰናል።
የመንግሥት ሃይማኖት አሁን ቡዲስም ሲሆን ከ1967 እስከ 1981 ዓ.ም. ድረስ ማርክሲስም-ሌኒኒስም ነበረ።
ስሙ ካምቦዲያ ረጅም ታሪክ አለው። በድሮ የካምቦጅ ብሔር ከሕንድ አርያኖች ወገኖች አንዱ ሲሆን ቅርንጫፎች እስከ ደቡብ-ምሥራቅ እስያ ድረስ ግዛታቸውን አደረሱ። ይህም የነገድ ስም የተሰጠው ከጥንታዊው ፋርስ ንጉሥ ካምቦሲስ እንደ ሆነ ተብሏል።
የእስያ አገራት
|
3544
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8B%B6
|
ሶዶ
|
ሶዶ ወይም ወላይታ ሶዶ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በወላይታ ዞን እና በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። ሶዶ የወላይታ ዞን አስተዳደር ማዕከል ሆኖ ያገለግላል። ከተማው ከባሕር ጠለል በላይ 1,600 እስከ 2,100 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን የኬንትሮስ መስመርና ርዝመት ያለው 6°54′ሰ 37°45′ም ነው።
ሶዶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና የጤናና ትምህርት ተቋማት ማዕከል ነው። ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል በአፍሪካ ከሚገኙ 10 የቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከላት አንዱ ነው። ሆስፒታሉ ኦርቶፒዲክእና ጄኔራል፣ ማህፀን እና ህፃናት መርጃን ጨምሮ የተለያዩ የህክምና፣ የቀዶ ህክምና ና የቀዶ ህክምና አገልግሎት ይሰጣል። ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ትምህርተ ሪፈራል ሆስፒታልም በዚህ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ሁለት ሚሊዮን አካባቢ ሰዎችንም ያገለግላል። በሆስፒታሉ የነበሩት አልጋዎች ጠቅላላ ቁጥር 200 ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 60 አልጋዎች በማህፀንና በማህፀን ሕክምና ክፍል ውስጥ ይገኙ ነበር ።
በ1930ዎቹ መጀመሪያ ላይ በዎላይታ አከባቢ ከተማ ተብሎ ሊጠራ የሚገባው ብቸኛ አካባቢ ሶዶ መሆኑ ነበር። የቅዳሜ ገበያ፣ ወደ ዋና ከተማው የሚላክ የስልክ መስመር እንዲሁም በየሳምንቱ የፖስታ መልእክት የሚልክ ሰው ነበረው። የጣሊያን የምድር ጦር ሶዶ ጥር 27 ቀን 1929 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አዋለ፤ ሁለት የጣሊያን ጄኔራሎች በጥቂቱ ከተቃውሞ በኋላ ግንቦት 22 ቀን 1933 ዓ.ም. እጃቸውን እስከሰጡበት ጊዜ ድረስ እዚያው ነበሩ። በ1958 ዓ.ም. ሶዶ በኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙ 27 ቦታዎች አንዱ ነበር። ከ1965-68 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ተቋቋመ።
የሶዶ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳሪ እና የሆነ ጊዜ ተማሪዎች አብዮት አራማጅ መላኩ ጌብሬ ኤግዚያበር በ1967 ዓ.ም. ታሰሩ። ገበሬዎችና የከተማ ድሀዎች በከተማ ውስጥ በዝባዦች ላይ እንዲነሱ በማበረታታቸው ምክንያት ነበር የታሰሩት። በ1984 በዚያ ዓመት በረሃብ ለተጎዱ ሰዎች የስደተኞች መጠለያ ተቋቋመ። ከ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በፊት፣ የካቲት 22 ቀን 1997 ዓ.ም. በሶዶ በወያኔ ሕግ ታስረው ከነበሩ 200 ሰዎች መካከል አንዳንድ የተባበሩት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንደሚገኙ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዘግቧል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህንን አጋጣሚ በተቃዋሚ ፓርቲ አራማጆች ላይ በተከታታይ መንግስት ከፈፀመባቸው ማስፈራሪያዎች ውስጥ አንዱ ነው።
የህዝብ ቁጥር
በማዕከላዊ ስታስትክ አጀንሲ የ2018 የህዝብ ብዛት ትምብያ ላይ መሠረት, ሶዶ ከተማ በአጠቃላይ 254,294 ነዋሪዎች አሉት, ከእነዚህ ውስጥ 125,855 ወንዶች ሲሆኑ 128,439 ደግሞ ሴቶች ናቸው።
የኢትዮጵያ ከተሞች
የወላይታ ከተሞች
|
32679
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%BC%E1%8A%AD
|
ቼክ
|
ለሀገሩ፣ የቼክ ሪፑብሊክ ይዩ።
ቼክ ከቼኪንግ አካውንት ውስጥ የተቀመጠን ገንዘብ በመጠቀም እቃ ወይንም አገልግሎት ለመግዛት የሚጠቅም መሳሪያ|ዶሴ ነው። ቼኮች ምንጊዜም ራውቲንግ ቁጥር እና አካውንት ቁጥር አላቸው። ራውቲንግ ቁጥሩ የቼክንግ አካውንቱ የት ባንክ ውስጥ እንደሚገኝ ሲያሳይ፣ አካውንት ቁጥሩ ደግሞ በዚያ ባንክ ውስጥ ያ አካንት የማን እንደሆነ ያሳያል።
ቼክ ለመጻፍ (በቼክ ለመክፍል) ፣ ቀኑን፣ የከፋዩን ስም፣ የተከፋዩን ስም፣ የሚከፈለውን ገንዘብ ብዛት፣ በአሃዝ እና በፊደል መጻፍ ይገባል። በመጨረሻም ከፋዩ ሰው ቼኩን መፈረም ይኖርበታል።
የቼክ ጥቅም፡ ጥሬ ገንዘብ ይዞ ከመዞር ያድናል። በፖስታ ቤት ክፍያን ለመላክ ይረዳል።
የቼክ መጥፎነት፡ ክፍያው ቅጽበታዊ አይደለም። ትናንሽ ክፍያወችን ለመክፈል አያስችልም። ካለ ገንዘብ በላይ ለማውጣት ያስችላል።
ቼኪንግ አካውንት
|
13174
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%89%A0%E1%8A%93
|
ጀበና
|
ጀበና ኢትዮጵያ ውስጥ ለቡና ማፍያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ከጎኑ ደግሞ ሹል የሆን ማንቆርቆሪያ አፍ ያለው፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው።
የጀበና አሰራር
ይህ የሚሰራውም በሸክላ ሰሪዎች ነው፤ በመጀመሪያ በጭቃ ተሰርቶ ይደርቃል፤ ከዚያ ይወለወላል፤ ከዚያ ይተኮሳል፤ ተተኩሶ ወይም በሳት ነዶ አፈር ይመስላል።
በሸክላ ሰሪዎች ለገበያ ይቀርባል።
ከዚያ ተጠቃሚዎች በእሳት ለብልበው ጥቁር ቀለም ይይዛል።
በመጨረሻ በስራ ይውላል።
ተጨማሪ ማስረጃ
የኢትዮጵያ ባልትና
የቤት ዕቃ
|
16786
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%20%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8A%96%20%28%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD%29
|
ሳን ማሪኖ (አገር)
|
ሳን ማሪኖ ወይም በይፋ /ሴሬኒሲማ ሬፑብሊካ ዲ ሳን ማሪኖ/ «በበለጠ ሰላማዊ የሳን ማሪኖ ሪፐብሊክ» በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ትንሽ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ደግሞ ሳን ማሪኖ ይባላል። ብሔራዊ ቋንቋው ጣልኛ ነው። በ293 አ.ም. ተመሰርቶ አሁንም ከሁሉ ዕድሜ ያለው ሪፐብሊክና ክርስቲያን አገር መሆኑን ሊኮራበት ይችላል። ከዚህ በላይ የሳን ማሪኖ ሕገ መንግሥት የተጻፈው በ1592 ዓ.ም. ሲሆን፣ ዛሬ በስራ ላይ ከሚውሉ ሕገ መንግሥታት መካከል ከሁሉ ዕድሜ ያለው ነው።
የአውሮፓ አገራት
|
52404
|
https://am.wikipedia.org/wiki/Fred%20Swaniker
|
Fred Swaniker
|
ፍሬድ ስዋኒከር (እ.ኤ.አ. የተወለደ እ.ኤ.አ. ፍሬድ በ17 አመቱ በእናቱ የተመሰረተ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ሆኖ ሲያገለግል የአመራር እና የትምህርትን አስፈላጊነት ተገንዝቦ አፍሪካን ለመለወጥ የሚያስፈልገው የጎደለው ንጥረ ነገር ጥሩ አመራር እንደሆነ ያምን ነበር። ያንን ችግር ለመፍታት፣ የአፍሪካ አመራር ቡድንን ፈጠረ - የስነ-ምህዳሩ ድርጅት አዲስ የስነ-ምግባር፣ የስራ ፈጣሪ የአፍሪካ መሪዎች ዘመንን የሚያበረታታ።
ባለፉት 16 ዓመታት ውስጥ ከዩኒቨርሲቲ በፊት በደቡብ አፍሪካ የሚገኘውን የአፍሪካ ሊደርሺፕ አካዳሚን ፣ በሞሪሸስ እና በሩዋንዳ ካምፓሶች ያለው የአፍሪካ አመራር ዩኒቨርስቲ ፣ የአፍሪካ አመራር ኔትወርክ ፣ (የቀጣይ ትውልድ የአመራር ልማት መድረክ) እና መርተዋል። ክፍሉ (ከፍተኛ ችሎታ ያለው ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ)። በአጠቃላይ እነዚህ ጥረቶች በ2035 3 ሚሊዮን የአፍሪካ መሪዎችን በማፍራት አፍሪካን ለመለወጥ ያለመ ነው። በተጨማሪም የክፍሉን ኢንተለጀንስ ፕላትፎርምን ለማጎልበት እና የ ተደራሽነትን በአፍሪካ፣ እስያ ፣ ላቲን አሜሪካ ፣ ሰሜን አሜሪካ እና አውሮፓ ውስጥ ባሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች ለማስፋፋት ከአማዞን ድር ሰርቪስ () ጋር ትብብር ማድረጉን አስታውቋል። .
እ.ኤ.አ. በ2019 ታይም መጽሄት “በአለም ላይ ካሉ 100 ተፅእኖ ፈጣሪ ሰዎች” አንዱ እንደሆነ እውቅና ሰጥቶታል እና ፈጣን ኩባንያ የአፍሪካ ሊደርሺፕ ቡድንን በአለም ላይ ካሉ 50 እጅግ ፈጠራ ፈጣሪ ኩባንያዎች መካከል አካቷል።
የመጀመሪያ ህይወት እና ትምህርት
አባቱ ጠበቃ እና ዳኛ ነበር; እናቱ አስተማሪ ነች። ሁለቱም ጋናዊ ናቸው፣ ነገር ግን በ4 አመቱ ቤተሰቦቹ ከወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት በኋላ ከጋና ሸሹ እና በ18 አመቱ በአፍሪካ በአራት ሀገራት ኖሯል። በሚኒሶታ ማካሌስተር ኮሌጅ ገብቷል። እሱ መጀመሪያ ላይ በጆሃንስበርግ ውስጥ በ ተቀጥሮ በካሊፎርኒያ ስታንፎርድ ምረቃ ትምህርት ቤት ከመግባቱ በፊት፣ ኤምቢኤን ተቀብሎ አርጄ ሚለር ምሁር ተብሎ የተሰየመ ሲሆን ይህም ከእያንዳንዱ ተመራቂ ክፍል 10% ከፍተኛ ሽልማት አግኝቷል። በስታንፎርድ.
በስታንፎርድ በነበረበት ወቅት ስዋኒከር ከሥራ ባልደረባው እና መስራቹ ክሪስ ብራድፎርድ ጋር በመሆን የአፍሪካን አመራር አካዳሚ የቢዝነስ እቅድ ፃፉ፣የአፍሪካን የወደፊት መሪዎችን የሚያዘጋጅ ልዩ የፓን አፍሪካ ትምህርት ቤት። ይህም ለአፍሪካ እድገት ትልቅ ማነቆ የሆነው የመልካም አመራር እጦት ነው ብሎ በማመኑ ነው። የገንዘብ ድጋፍ ለማግኘት የሲሊኮን ቫሊ ግንኙነቱን ተጠቅሞ አካዳሚውን በ2004 እንደጨረሰ አስጀመረ። የሙሉ ጊዜ የመኖሪያ አዳሪ ትምህርት ቤት ከአፍሪካ ላሉ ተማሪዎች በዓለም ዙሪያ ላሉ ዩኒቨርሲቲዎች ሲያዘጋጃቸው የአመራር እና የስራ ፈጠራ ችሎታዎችን ያስተምራል። በ2017፣ ወደ 1,000 የሚጠጉ የወደፊት መሪዎች የአካዳሚውን ደረጃዎች ተቀላቅለዋል። ለአብዛኛዎቹ ተማሪዎች ከኮሌጅ ከተመረቁ በኋላ ወደ አፍሪካ እንደሚመለሱ ቃል ከገቡ ክፍያ ተቋርጧል።
እ.ኤ.አ. በ2014 በብራዚል በተካሄደው የቴዲ ኮንፈረንስ ስዋኒከር ራዕዩን ማስፋፋቱን አስታውቋል፡ አዲስ የ25 የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች ኔትወርክ በመጨረሻ በ2060 3 ሚሊዮን መሪዎችን እንደሚያዘጋጅ አስታውቋል። እ.ኤ.አ. በ2016 መገባደጃ ላይ ሁለት ካምፓሶች ተከፍተዋል አንደኛው በሞሪሺየስ እና ሌላው በሩዋንዳ። ፋስት ካምፓኒ ይህንን የዩኒቨርሲቲዎች ትስስር በአፍሪካ 3ኛው '' ሲል እውቅና ሰጥቷል እና ሲ ኤን ኤን ደግሞ ዩኒቨርሲቲውን 'የአፍሪካ ሃርቫርድ' ሲል የሰየመውን ገፅታ አውጥቷል። የኔልሰን ማንዴላ ሚስት የሆነችው ግራካ ማሼል የዩኒቨርሲቲው ቻንስለር በመሆን እያገለገለች ሲሆን የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶናልድ ካቤሩካ ደግሞ የዩኒቨርሲቲው ግሎባል አማካሪ ካውንስል ሊቀመንበር ሆነው ያገለግላሉ። እ.ኤ.አ. በ2021፣ ለአፍሪካ አመራር ቡድን ለማስተማር ደፋር አዲስ ስልትንም አስታውቋል
የስዋኒከር የትምህርት ሥራ ፈጣሪነት ሥራ በዩኤስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ እና በሌሎች ታዋቂ ዓለም አቀፍ ሰዎች አድናቆት አግኝቷል። ]
እሱ እንደ እና የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ወጣት ግሎባል መሪ እውቅና አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 2011 ፎርብስ መጽሔት የመስመር ላይ ባህሪ በአፍሪካ ከምርጥ አስር ወጣት ሃይሎች አንዱ ተብሎ ተመርጧል። እ.ኤ.አ. በ2006 'በአለም ላይ ካሉ 15 ከፍተኛ ማህበራዊ ስራ ፈጣሪዎች' አንዱ' እንደሆነ አውቆታል። እ.ኤ.አ. በ2017 ፍሬድ ስዋኒከር ሁለት የክብር ዶክትሬቶችን ተቀብሏል- አንደኛው በአሜሪካ ከሚገኘው ሚድልበሪ ኮሌጅ እና ሁለተኛው በደቡብ አፍሪካ ከሚገኘው ከኔልሰን ማንዴላ ዩኒቨርሲቲ። እ.ኤ.አ. በ 2018 ፣ በአሜሪካ ውስጥ ከሚገኘው ማካሌስተር ኮሌጅ ሶስተኛውን የክብር ዶክትሬት አግኝቷል
እ.ኤ.አ. በኤፕሪል 2018 ፖል ካጋሜ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አድርገው ሾሟቸው ፣ እሴትን እንደሚጨምሩ እና የሀገሪቱን ከቱሪዝም ገቢ የማስገኘት አጀንዳ ላይ እገዛ ያደርጋሉ።
እ.ኤ.አ. በ 2019 በታይም መጽሔት እንደ "በዓለም ላይ ካሉ 100 ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች" አንዱ እንደሆነ ታውቋል እና ፈጣን ኩባንያ የአፍሪካ ሊደርሺፕ ቡድንን በዓለም ላይ ካሉ 50 በጣም ፈጠራ ካምፓኒዎች መካከል አካትቷል።
"ፍሬድ ስዋኒከር - የአፍሪካ አመራር አካዳሚ" የአፍሪካ አመራር አካዳሚ፣ 2022፣ /።
"ቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ - አውትሉክ፣ የነገውን የአፍሪካ መሪዎች መፍጠር" ቢቢሲ፣ 2022፣ ።
|
52331
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%88%AA%E1%88%B5%20%E1%8C%86%E1%8A%95%E1%88%B6%E1%8A%95
|
ቦሪስ ጆንሶን
|
አሌክሳንደር ቦሪስ ደ ፕፌፍል ጆንሰን (/ /; ሰኔ 19 1964 ተወለደ) የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ ሆኖ የሚያገለግል ብሪቲሽ ፖለቲከኛ ነው እና ከ 2019 ጀምሮ ቆይቷል ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነበር እና ከ 2016 እስከ 2018 የኮመንዌልዝ ጉዳዮች እና የለንደን ከንቲባ ከ 2008 እስከ 2016. ጆንሰን ከ 2015 ጀምሮ የ እና የፓርላማ አባል () አባል እና ቀደም ሲል ለሄንሌ ከ 2001 እስከ 2008 ነበር.
ጆንሰን በኢቶን ኮሌጅ ገብተው ክላሲክስን በባሊዮል ኮሌጅ ኦክስፎርድ አነበበ። እ.ኤ.አ. በ1986 የኦክስፎርድ ዩኒየን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ። በ1989 የብራሰልስ ጋዜጠኛ፣ በኋላም የፖለቲካ አምደኛ ለዴይሊ ቴሌግራፍ፣ እና ከ1999 እስከ 2005 የ መጽሔት አዘጋጅ ነበር። በ2001 የፓርላማ አባል ሆነው ከተመረጡ በኋላ። ጆንሰን በኮንሰርቫቲቭ መሪዎች ሚካኤል ሃዋርድ እና ዴቪድ ካሜሮን የጥላ ሚኒስትር ነበሩ። እ.ኤ.አ. በ 2008 የለንደን ከንቲባ ሆነው ተመርጠዋል እና ከኮመንስ ምክር ቤት ተነሱ; እ.ኤ.አ. በ2012 ከንቲባ ሆኖ በድጋሚ ተመርጧል። በ2015 ምርጫ ጆንሰን ለኡክስብሪጅ እና ለሳውዝ ሩይስሊፕ የፓርላማ አባል ተመረጠ። በሚቀጥለው ዓመት, እንደገና ከንቲባ ሆኖ ለመመረጥ አልፈለገም. እ.ኤ.አ. በ2016 የአውሮፓ ህብረት አባልነት ህዝበ ውሳኔ ለ በተካሄደው የድምፅ ፈቃድ ዘመቻ ውስጥ ታዋቂ ሰው ሆነ። ቴሬዛ ሜይ ከህዝበ ውሳኔው በኋላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሾሟት; የግንቦት ወደ ብሬክሲት እና የቼከርስ ስምምነትን በመቃወም ከሁለት አመት በኋላ ስራውን ለቋል።
ሜይ እ.ኤ.አ. እሱ የብሬክዚት ድርድሮችን እንደገና ከፍቷል እና በሴፕቴምበር መጀመሪያ ላይ በአወዛጋቢ ሁኔታ ፓርላማ ውስጥ; ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድርጊቱን በዚያ ወር በኋላ ህገወጥ መሆኑን ወስኗል። የተሻሻለው የብሬክሲት የመውጣት ስምምነት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ከተስማማ በኋላ የአየርላንድን ጀርባ በአዲስ የሰሜን አየርላንድ ፕሮቶኮል በመተካት ፣ነገር ግን ለስምምነቱ የፓርላማ ድጋፍ ባለማግኘቱ ጆንሰን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በመምራት ለታህሳስ 2019 ፈጣን ምርጫ ጠራ። ድል በ 43.6 በመቶ ድምጽ እና ከ 1987 ጀምሮ የፓርቲው ትልቁ መቀመጫ ድርሻ። እ.ኤ.አ. ጥር 31 ቀን 2020 ዩናይትድ ኪንግደም ከአውሮፓ ህብረት አባልነት በመውጣት የሽግግር ወቅት እና የንግድ ድርድር ወደ አውሮፓ ህብረት - ዩኬ የንግድ እና የትብብር ስምምነት ገባች። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የፕሪሚየር ስልጣኑ ዋና ጉዳይ ሆነ። መንግሥት በተለያዩ የአደጋ ጊዜ ኃይሎች ምላሽ ሰጠ፣ ተፅዕኖውን ለመቅረፍ በመላው ኅብረተሰቡ ውስጥ እርምጃዎችን አስተዋውቋል፣ እና አገር አቀፍ የክትባት መርሃ ግብር እንዲዘረጋ አፅድቋል። ጆንሰን የመቆለፊያ እርምጃዎችን ለማስተዋወቅ ያለውን ተቃውሞ ጨምሮ ለበሽታው አዝጋሚ ምላሽ ተችቷል ።
ጆንሰን በብሪቲሽ ፖለቲካ ውስጥ አከራካሪ ሰው ነው። ደጋፊዎቹ ቀልደኛ እና አዝናኝ ሲሉ አወድሰውታል፣ ይግባኝ ከባህላዊ ወግ አጥባቂ መራጮች አልፏል። በአንጻሩ፣ ተቺዎቹ ውሸታም፣ ልሂቃን፣ ውሸታምነት፣ እና ጎጠኝነት ሲሉ ከሰዋል። ተንታኞች የእሱን የፖለቲካ ዘይቤ እንደ እድል ሰጪ፣ ፖፕሊስት ወይም ተግባራዊ አድርገው ገልፀውታል።
የመጀመሪያ ህይወት
አሌክሳንደር ቦሪስ ዴ ፔፌል ጆንሰን በኒውዮርክ ከተማ ማንሃተን የላይኛው ምስራቅ ጎን ከ 23 አመቱ ስታንሊ ጆንሰን እና ከዚያም በኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ኢኮኖሚክስ እየተማረ እና የ22 ዓመቷ ሻርሎት ፋውሴት አርቲስት በ19 ሰኔ 1964 ተወለደ። ከሊበራል ምሁራን ቤተሰብ። የጆንሰን ወላጆች ወደ አሜሪካ ከመሄዳቸው በፊት በ1963 ተጋቡ። በሴፕቴምበር 1964 ቻርሎት በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ መማር እንድትችል ወደ ትውልድ አገራቸው እንግሊዝ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ ከልጇ ጋር በኦክስፎርድ ከተማ ዳርቻ በምትገኘው ኖረች እና በ1965 ራሄል የተባለች ሴት ልጅ ወለደች። በጁላይ 1965 ቤተሰቡ ወደ ሰሜን ለንደን ወደ ክራውክ ኤንድ ተዛወረ እና በየካቲት 1966 ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ተዛወሩ ስታንሊ ከአለም ባንክ ጋር ተቀጥሮ ተቀጠረ። ከዚያም ስታንሊ በሕዝብ ቁጥጥር ላይ ባለው የፖሊሲ ፓነል ሥራ ወሰደ እና ቤተሰቡን በሰኔ ወር ወደ ኖርዌክ፣ ኮነቲከት አዛውሯል። ሦስተኛው ልጅ ሊዮ በሴፕቴምበር 1967 ተወለደ
እ.ኤ.አ. በ 1969 ቤተሰቡ ወደ እንግሊዝ ተመለሱ እና በዌስት ኔዘርኮት እርሻ ፣ በዊንስፎርድ አቅራቢያ በሶመርሴት ፣ በምእራብ ሀገር በኤክሞር ላይ በሚገኘው የስታንሌይ የርቀት ቤተሰብ ቤት ሰፈሩ። እዚያም ጆንሰን የቀበሮ አደን የመጀመሪያ ልምዶቹን አግኝቷል። አባቱ ከኔዘርኮት አዘውትሮ ይቀር ነበር፣ ጆንሰን በአብዛኛው በእናቱ እንዲያድግ፣ በአው ጥንዶች ታግዞ ነበር። ጆንሰን በልጅነቱ ፀጥ ያለ እና ጥበበኛ እና መስማት የተሳነው ነበር፣ በዚህም ምክንያት ጆሮው ላይ ግርዶሽ ለማስገባት ብዙ ቀዶ ጥገና ተደረገ። እሱ እና ወንድሞቹ እና እህቶቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ በከፍተኛ ደረጃ እንቅስቃሴዎች ውስጥ እንዲሳተፉ ይበረታታሉ ፣ ከፍተኛ ስኬት ከፍተኛ ግምት ተሰጥቶታል ። የጆንሰን የመጀመሪያ ምኞት "የዓለም ንጉስ" መሆን ነበር። ልጆቹ ከወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ውጪ ጥቂት ጓደኞች ስላሏቸው በጣም ይቀራረባሉ።
እ.ኤ.አ. በ 1969 መገባደጃ ላይ ቤተሰቡ ወደ ምዕራብ ለንደን ወደ ሚዳ ቫሌ ተዛወረ ፣ ስታንሊ በለንደን ኢኮኖሚክስ ትምህርት ቤት የድህረ-ምረቃ ጥናት ጀመረ ። እ.ኤ.አ. በ1970፣ ቻርሎት እና ልጆቹ ለአጭር ጊዜ ወደ ኔዘርኮት ተመለሱ፣ ጆንሰን በዊንስፎርድ መንደር ትምህርት ቤት ገብተው ወደ ለንደን ከመመለሳቸው በፊት በፕሪምሮዝ ሂል ሰፍረው በ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሩ። አራተኛ ልጅ እና ሶስተኛ ወንድ ልጅ ጆሴፍ በ1971 መጨረሻ ተወለዱ።
ስታንሊ በአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ተቀጥሮ ከሰራ በኋላ፣ ቤተሰቡን በሚያዝያ 1973 ወደ ዩክሌ፣ ብራስልስ አዛወረ። ቻርሎት የነርቭ ችግር ገጥሟት እና በክሊኒካዊ የመንፈስ ጭንቀት ሆስፒታል ገብተው ነበር፣ ከዚያ በኋላ ጆንሰን እና እህቶቹ በ1975 ወደ እንግሊዝ ተመልሰው በምስራቅ ሱሴክስ በሚገኘው የመሰናዶ አዳሪ ትምህርት ቤት አሽዳውን ሃውስ እንዲማሩ ተልከዋል። እዚያም የራግቢ ፍቅር በማዳበር በጥንቷ ግሪክ እና በላቲን ጎበዝ ነበር፤ ነገር ግን አስተማሪዎች አካላዊ ቅጣትን መጠቀማቸው አስደንግጦታል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በታህሳስ 1978 የወላጆቹ ግንኙነት ተቋረጠ; በ 1980 ተፋቱ እና ሻርሎት በኖቲንግ ሂል ፣ ዌስት ለንደን ውስጥ ወደሚገኝ አፓርታማ ሄደች ፣ እና ልጆቿ ለብዙ ጊዜ አብረውባት ተቀላቅለዋል።
ኢቶን እና ኦክስፎርድ፡ 1977–1987
ጆንሰን በበርክሻየር ዊንዘር አቅራቢያ በሚገኘው ኢቶን ኮሌጅ ለመማር የኪንግስ ስኮላርሺፕ አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 1977 የመኸር ወቅት ላይ እንደደረሰ ፣ ከመጀመሪያ ስሙ አሌክሳንደር ይልቅ መካከለኛ ስሙን ቦሪስን መጠቀም ጀመረ እና ታዋቂ የሆነበትን “ኤክሰንትሪክ የእንግሊዝኛ ሰው” አዳብሯል። የእናቱን ካቶሊካዊነት ትቶ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያንን ተቀላቀለ የአንግሊካን እምነት ተከታይ ሆነ። የትምህርት ቤት ሪፖርቶች ስለ ስራ ፈትነቱ፣ ቸልተኝነት እና ዘግይቶ በመቅረቱ ቅሬታ አቅርበዋል፣ ነገር ግን በኤቶን ታዋቂ እና ታዋቂ ነበር። ጓደኞቹ ባብዛኛው ከከፍተኛ መካከለኛ እና ከፍተኛ ባለጸጎች ነበሩ፣ ምርጥ ጓደኞቹ ከዛ ዳርየስ ጉፒ እና ቻርለስ ስፔንሰር ሲሆኑ ሁለቱም በኋላ ወደ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ አብረውት በመሄድ እስከ ጎልማሳነት ድረስ ጓደኛሞች ሆነው ቆይተዋል። ጆንሰን በእንግሊዘኛ እና በክላሲክስ የላቀ ውጤት በማምጣት በሁለቱም ሽልማቶችን በማሸነፍ የትምህርት ቤቱ ተከራካሪ ማህበረሰብ ፀሀፊ እና የት/ቤቱ ጋዜጣ ዘ ኢቶን ኮሌጅ ዜና መዋዕል አዘጋጅ ሆነ። እ.ኤ.አ. በ 1981 መገባደጃ ላይ ፣ ትንሹ ፣ እራሱን የመረጠው ልሂቃን እና ማራኪ የፕሬፌቶች ቡድን የፖፕ አባል ተመረጠ። በኋላ በጆንሰን ሥራ ፖፕ ውስጥ መግባት ተስኖት ከነበረው ዴቪድ ካሜሮን ጋር የፉክክር ነጥብ ነበር። ኢቶንን ለቆ እንደወጣ፣ ጆንሰን በክፍተት አመት ወደ አውስትራሊያ ሄደ፣እዚያም እንግሊዘኛ እና ላቲን በቲምበርቶፕ፣ከውጭ የታሰረ-የጊሎንግ ሰዋሰው ካምፓስ አስተምሮ፣ልሂቃን ራሱን የቻለ አዳሪ ትምህርት ቤት. ጆንሰን በ , የአራት-ዓመት ኮርስ በክላሲክስ, ጥንታዊ ስነ-ጽሑፍ እና ክላሲካል ፍልስፍና ላይ የ ን ለማንበብ የነፃ ትምህርት ዕድል አግኝቷል. እ.ኤ.አ. በ 1983 መገባደጃ ላይ በዩኒቨርሲቲው በማትሪክ ፣ በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አስርት ዓመታት ውስጥ የብሪታንያ ፖለቲካ እና ሚዲያን ከተቆጣጠሩት የኦክስፎርድ የመጀመሪያ ዲግሪዎች አንዱ ነበር ። ከነሱ መካከል ዴቪድ ካሜሮን፣ ዊልያም ሄግ፣ ሚካኤል ጎቭ፣ ጄረሚ ሀንት እና ኒክ ቦሌስ ሁሉም የኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ ፖለቲከኞች ሆነዋል። በኦክስፎርድ እያለ ጆንሰን በኮሌጅ ራግቢ ዩኒየን ተሳትፏል፣ ለ ኮሌጅ ቡድን ለአራት አመታት እንደ ጥብቅ ጭንቅላት በመጫወት ላይ። በኋለኛው ተጸጽቶ፣ በአስተናጋጅ ግቢ ውስጥ ለሚፈጸሙ ጥፋት ድርጊቶች የሚታወቀውን የብሉይ ኢቶኒያን የበላይነት የቡሊንግደን ክለብን ተቀላቀለ። ከብዙ አመታት በኋላ እራሱን እና ካሜሮንን ጨምሮ በቡሊንግዶን ክለብ መደበኛ አለባበስ ብዙ አሉታዊ የፕሬስ ሽፋን አስገኝቷል። ከአሌግራ ሞስቲን-ኦወን፣ የሽፋን ሴት ለ መጽሔት እና የክርስቲ ትምህርት ሊቀመንበር ዊልያም ሴት ልጅ ጋር ግንኙነት ጀመረ። እሷ ከራሱ ማህበራዊ ዳራ የተገኘች ማራኪ እና ታዋቂ ተማሪ ነበረች; በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ታጭተዋል።
ጆንሰን በኦክስፎርድ ታዋቂ እና ታዋቂ ነበር። ከጉፒ ጎን ለጎን የዩንቨርስቲውን ሳትሪካል መፅሄት ትሪቡተሪ በጋራ አዘጋጅቷል። እ.ኤ.አ. በ1984፣ ጆንሰን የኦክስፎርድ ዩኒየን ፀሀፊ ሆነው ተመረጡ፣ እና ለህብረት ፕሬዝደንት ስራን ለማሻሻል እና አስፈላጊ ቦታን ለማግኘት ዘመቻ አካሂደው አልተሳካም። እ.ኤ.አ. በ1986 ጆንሰን ለፕሬዝዳንትነት በተሳካ ሁኔታ ተወዳድሯል፣ ነገር ግን የስልጣን ዘመናቸው የተለየ ወይም የማይረሳ አልነበረም እናም በብቃቱ እና በቁም ነገርነቱ ላይ ጥያቄዎች ተነስተዋል። በመጨረሻም፣ ጆንሰን የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ዲግሪ ተሸልሟል፣ እና የመጀመሪያ ደረጃ ባለማግኘቱ በጣም ደስተኛ አልነበረም.
የመጀመሪያ ሥራ
ታይምስ እና ዴይሊ ቴሌግራፍ፡ 1987–1994
እ.ኤ.አ. በሴፕቴምበር 1987 ጆንሰን እና ሞይሲን ኦወን በዌስት ፌልተን ፣ ሽሮፕሻየር ተጋብተዋል ፣ በቫዮሊን እና በቫዮላ አሌግራ ሠ ቦሪስ በተለይ ከሃንስ ቨርነር ሄንዝ ለሠርግ ተልእኮ ተሰጥቶታል። በግብፅ ከጫጉላ ሽርሽር በኋላ፣ በዌስት ኬንሲንግተን፣ ምዕራብ ለንደን ውስጥ መኖር ጀመሩ፣ ለአስተዳደር አማካሪ ኩባንያ፣ . ማማከር; ከሳምንት በኋላ ስራውን ለቋል። እ.ኤ.አ. በ1987 መገባደጃ ላይ፣ በቤተሰብ ግንኙነት፣ በ ተመራቂ ሰልጣኝ ሆኖ መስራት ጀመረ። ጆንሰን ለጋዜጣው ስለ ኤድዋርድ 2ኛ ቤተ መንግስት የአርኪኦሎጂ ግኝቶች ላይ አንድ ጽሑፍ ሲጽፍ ቅሌት ፈነዳ ፣ ለጽሑፉ የታሪክ ምሁር ኮሊን ሉካስ በሐሰት የአባቱ አባት ብሎታል። አርታኢው ቻርለስ ዊልሰን ስለ ጉዳዩ ካወቀ በኋላ ጆንሰንን አሰናበተ።
ጆንሰን በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ዩኒየን ፕሬዝዳንትነት ጊዜ ከአርታዒውን ማክስ ሄስቲንግስ ጋር በመገናኘት በዴይሊ ቴሌግራፍ የመሪ ፅሁፍ ዴስክ ላይ ተቀጥሮ ተቀጠረ። ጽሑፎቹ የጋዜጣውን ወግ አጥባቂ፣ መካከለኛው መደብ፣ በመካከለኛ ዕድሜ ላይ የሚገኙትን "መካከለኛው እንግሊዝ" አንባቢያንን የሚማርኩ ሲሆን በልዩ የአጻጻፍ ስልታቸው፣ በአሮጌው ዘመን ቃላት እና ሀረጎች የተሞሉ እና አንባቢውን በየጊዜው "ጓደኞቼ" በማለት ይጠሩ ነበር ። . እ.ኤ.አ. በ 1989 መጀመሪያ ላይ ጆንሰን ስለ አውሮፓ ኮሚሽን ዘገባ እንዲያቀርብ በጋዜጣው ብራስልስ ቢሮ ተሾመ ፣ እስከ 1994 ድረስ በፖስታ ቤት ውስጥ ቆይቷል ። በውህደት ኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት ዣክ ዴሎርስ ላይ ጠንካራ ተቺ ፣ እራሱን ከከተማዋ ጥቂት የኤውሮሴፕቲክ ጋዜጠኞች አንዱ አድርጎ አቋቋመ ። እንደ አውሮፓ ህብረት የፕራውን ኮክቴል ክራፕስ እና የብሪቲሽ ቋሊማዎችን ለመከልከል እና የኮንዶም መጠኖችን ደረጃውን የጠበቀ ጣሊያናውያን ትናንሽ ብልቶች ስለነበሯቸው ስለ ዩሮ ታሪክ ጽሁፎች ጽፏል። ብራሰልስ የዩሮ ፍግ አንድ አይነት ሽታ እንዲኖረው አነፍናፊዎችን እንደመለመለ እና ዩሮክራቶች ተቀባይነት ያለውን የሙዝ ኩርባ [ሐ] እና የቫኩም ማጽጃዎችን ኃይል ገደብ ሊወስኑ እና ሴቶች እንዲመልሱ ማዘዙን ጽፏል። የድሮ የወሲብ መጫወቻዎች. የዩሮ ኖቶች ሰዎችን አቅመ ደካሞች እንዳደረጋቸው፣ የኢሮ ሳንቲሞች ሰዎችን እንደሚያሳምሙ፣ እና የአስቤስቶስ ሽፋን ሕንፃው ለመኖሪያ እንዳይሆን ስለሚያደርገው በርላይሞንት የማፈንዳት ዕቅድ እንዳለ ጽፏል። በዚያ ያሉ ብዙ ጋዜጠኞች የኮሚሽኑን ስም ለማጥፋት የተነደፉ ውሸቶችን እንደያዙ በመግለጽ ጽሑፎቹን ተችተዋል። የዩሮፊል ወግ አጥባቂ ፖለቲከኛ ክሪስ ፓተን በዛን ጊዜ ጆንሰን "ከዋነኛ የሐሰት ጋዜጠኝነት አስተዋዋቂዎች አንዱ" ነበር ብሏል። ጆንሰን ከደንብላን ትምህርት ቤት እልቂት በኋላ የእጅ ሽጉጦችን መከልከልን ተቃወመ። “ መጫወቻዎቻቸውን እየወሰደች ነው። ከእነዚያ ግዙፍ የህንድ የግዳጅ ቫሴክቶሚ ፕሮግራሞች እንደ አንዱ ነው።
የጆንሰን የሕይወት ታሪክ ጸሐፊ አንድሪው ጂምሰን እነዚህ መጣጥፎች “ከ [] በጣም ታዋቂ ገላጮች አንዱ አድርገውታል” ብለው ያምን ነበር። የኋለኛው የሕይወት ታሪክ ጸሐፊ ሶንያ ፑርኔል እንደገለጸው - የጆንሰን የብራሰልስ ምክትል ነበር - ኤውሮሴፕቲክዝምን “ለቀኝ የሚስብ እና ስሜታዊ አስተጋባ” ለማድረግ ረድቷል ፣ ነገር ግን ቀደም ሲል ከብሪቲሽ ግራኝ ጋር የተያያዘ ነበር። የጆንሰን መጣጥፎች የወግ አጥባቂው ጠቅላይ ሚንስትር ማርጋሬት ታቸር ተወዳጅ ጋዜጠኛ አድርገው አረጋግጠውታል፣ ነገር ግን ጆንሰን ተተኪዋን ኤውሮፊል ጆን ሜጀርን አበሳጨው፣ ጆንሰን የተናገረውን ለማስተባበል ብዙ ጊዜ አሳልፏል። የጆንሰን መጣጥፎች በኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ የዩሮሴፕቲክ እና የዩሮፊል አንጃዎች መካከል ያለውን ውጥረት አባብሰዋል። በዚህም የብዙ የፓርቲ አባላት አመኔታን አትርፏል። በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ በአውሮፓ ህብረት የሚቃወመው የዩኬ የነፃነት ፓርቲ (ዩኬአይፒ) ብቅ እንዲል የሱ ፅሁፎች ቁልፍ ተፅእኖ ነበሩ። የዚያን ጊዜ የዴይሊ ቴሌግራፍ ባለቤት የሆኑት ኮንራድ ብላክ ጆንሰን "በብራሰልስ ለኛ ውጤታማ ዘጋቢ ስለነበር የብሪታንያ አስተያየት በዚህች ሀገር ከአውሮፓ ጋር ባለው ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል" ብሏል።
በየካቲት 1990 የጆንሰን ሚስት አሌግራ ተወው; ከበርካታ የማስታረቅ ሙከራዎች በኋላ ትዳራቸው በኤፕሪል 1993 ተጠናቀቀ። ከዚያም በ1990 ወደ ብራሰልስ ከተዛወረች ማሪና ዊለር ከተባለች የልጅነት ጓደኛዋ ጋር ግንኙነት ፈጠረ እና በግንቦት 1993 በሱሴክስ ውስጥ በሆርሻም ተጋቡ። ማሪና ሴት ልጅ ወለደች. ጆንሰን እና አዲሷ ሚስቱ በኢስሊንግተን፣ ሰሜን ለንደን መኖር ጀመሩ፣ የግራ-ሊበራል ኢንተለጀንስያ ቤት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ። በዚህ ሚሊዮ እና በባለቤቱ ተጽእኖ ስር ጆንሰን እንደ የአየር ንብረት ለውጥ, የኤልጂቢቲ መብቶች እና የዘር ግንኙነቶች ባሉ ጉዳዮች ላይ የበለጠ የነጻነት አቅጣጫ ተንቀሳቅሷል.በኢስሊንግተን ውስጥ ጥንዶች ሦስት ተጨማሪ ልጆች ነበሯቸው, ሁሉም ጆንሰን-ዊለር የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል. በአካባቢው ወደሚገኝ የካኖንበሪ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከዚያም ወደ የግል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተላኩ። ለልጆቹ ብዙ ጊዜ በማሳለፍ፣ ጆንሰን የጥቅስ መጽሃፍ ጽፏል፣ የግፋዊ ወላጆች አደጋ - ጥንቃቄ ታሪክ፣ እሱም በአብዛኛው ደካማ ግምገማዎች ላይ ታትሟል።
የፖለቲካ አምደኛ፡ 1994–1999
ወደ ለንደን፣ ሄስቲንግስ ጆንሰን የጦር ዘጋቢ ለመሆን ያቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አደረገው፣ ይልቁንም እሱን ወደ ረዳት አርታኢ እና ዋና የፖለቲካ አምደኛ ቦታ ከፍ አደረገው። የጆንሰን አምድ በርዕዮተ ዓለም ቅልጥፍና እና በልዩነት የተፃፈ በመሆኑ አድናቆትን ያገኘ ሲሆን በ ሽልማቶች የአመቱ ምርጥ አስተያየት ሰጭ ሽልማት አግኝቷል። አንዳንድ ተቺዎች የአጻጻፍ ስልቱን እንደ ጭፍን ጥላቻ አውግዘዋል; በተለያዩ ዓምዶች ላይ አፍሪካውያንን ሲጠቅስ፣ የአውሮፓ ቅኝ አገዛዝን በኡጋንዳ ሲያበረታታ እና ግብረ ሰዶማውያንን “ታንክ የተሸከሙ ዱርዬዎች” በማለት ሲጠቅስ “” እና “” የሚሉትን ቃላት ተጠቅሟል።
በ1993 የፖለቲካ ስራን በማሰላሰል ጆንሰን በ1994 የአውሮፓ ፓርላማ ምርጫ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ለመሆን እንደ ወግ አጥባቂ እጩ ለመቅረብ ያለውን ፍላጎት ገልጿል። አንድሪው ሚቸል ሜጀር የጆንሰንን እጩነት እንዳይቃወም አሳምኖ ነበር፣ ጆንሰን ግን የምርጫ ክልል ማግኘት አልቻለም። በመቀጠል ትኩረቱን በዩናይትድ ኪንግደም ምክር ቤት መቀመጫ ለማግኘት አዞረ። ለሆልቦርን እና ለሴንት ፓንክራስ የወግ አጥባቂ እጩነት ውድቅ ከተደረገ በኋላ ፓርቲያቸው በሰሜን ዌልስ ክሎይድ ሳውዝ እጩ አድርጎ መረጠው፣ ከዚያም የሌበር ፓርቲ አስተማማኝ መቀመጫ። ለስድስት ሳምንታት በዘመቻ በማሳለፍ በ1997 በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ 9,091 ድምጽ (23 በመቶ) አግኝቶ በሌበር እጩ ተሸንፏል።
እ.ኤ.አ. ሰኔ 1995 በጆንሰን እና በጓደኛው ዳሪየስ ጉፒ መካከል የተደረገ የስልክ ውይይት የተቀዳ ድምጽ ለህዝብ ይፋ በተደረገበት ወቅት ቅሌት ተፈጠረ። በንግግሩ ውስጥ ጉፒ ከኢንሹራንስ ማጭበርበር ጋር የተያያዘ የወንጀል ተግባራቱ በኒውስ ኦፍ ዘ ዎርልድ ጋዜጠኛ ስቱዋርት ኮሊየር እየተመረመረ ነው ሲል ጆንሰን የኮሊየርን የግል አድራሻ እንዲሰጠው ጠየቀው፣ ሁለተኛውን ደግሞ “ባልና ሚስት” እስከመምታት ደርሷል። ጥቁር አይኖች እና የተሰነጠቀ የጎድን አጥንት ወይም እንደዚህ ያለ ነገር ". ጆንሰን ከጥቃቱ ጋር እንደሚያያዝ ስጋቱን ቢገልጽም መረጃውን ለማቅረብ ተስማማ። በ1995 የቴሌፎን ንግግሩ ሲታተም ጆንሰን በመጨረሻ የጉፒን ጥያቄ አላስገደደም ሲል ተናግሯል። ሄስቲንግስ ጆንሰንን ገሠጸው ነገር ግን አላሰናበተውም ።
ጆንሰን "" ውስጥ መደበኛ አምድ ተሰጥቷል፣ እህት ለዘ ዴይሊ ቴሌግራፍ ህትመት፣ የተቀላቀሉ አስተያየቶችን ይስባል እና ብዙ ጊዜ እንደቸኮለ ይታሰብ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1999 በ መጽሔት ውስጥ አዳዲስ መኪናዎችን የሚገመግም አምድ ተሰጠው ። ባህሪው አዘውትሮ አዘጋጆቹን አስከፋ; መኪናዎችን ሲሞክር ጆንሰን ያገኘው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመኪና ማቆሚያ ቅጣቶች ሰራተኞችን አበሳጨ። ዘ ዴይሊ ቴሌግራፍ እና ተመልካቹ ላይ፣ ኮፒውን ሳያቋርጥ ዘግይቶ ነበር፣ ብዙ ሰራተኞች እሱን ለማስተናገድ ዘግይተው እንዲቆዩ አስገደዳቸው። አንዳንዶቹም ሥራውን ሳይጨምር ቢያሳትሙ ተናድዶ ይጮኽባቸው እንደነበር ዘግበዋል።
ጆንሰን በኤፕሪል 1998 በቢቢሲ ሳትሪካል ወቅታዊ ጉዳዮች ትርኢት ላይ መታየቱ ብሄራዊ ዝናን አምጥቶለታል። እንደ እንግዳ አቅራቢን ጨምሮ ወደ በኋላ ክፍሎች ተጋብዟል; ለ 2003 እይታ ፣ ጆንሰን ለ የቴሌቪዥን ሽልማት ለምርጥ የመዝናኛ አፈፃፀም እጩነት ተቀበለ። ከነዚህ ገለጻዎች በኋላ በጎዳና ላይ በህዝብ ዘንድ እውቅና አግኝቶ በሌሎች የቴሌቭዥን ፕሮግራሞች እንደ ቶፕ ጊር፣ ፓርኪንሰን፣ ቁርስ በፍሮስት እና የፖለቲካ ትርኢት ላይ እንዲታይ ተጋብዞ ነበር።
ተመልካቹ እና ለ ፡ 1999–2008
በጁላይ 1999 ኮንራድ ብላክ ለጆንሰን የፓርላማ ምኞቱን በመተው የ አርታኢነት አቀረበ ። ጆንሰን ተስማማ። የ ባሕላዊ የቀኝ ክንፍ ጎንበስ ብሎ ሲያቆይ፣ ጆንሰን የግራ ፀሐፊዎችን እና የካርቱኒስቶችን አስተዋጾ ተቀብሏል። በጆንሰን አርታኢነት የመጽሔቱ ስርጭት ከ10 በመቶ ወደ 62,000 አድጓል እና ትርፋማ መሆን ጀመረ። የእሱ አርታኢነት ደግሞ ትችት አስከተለ; አንዳንዶች በእሱ ስር ተመልካቹ ከበድ ያሉ ጉዳዮችን ያስወግዳል ፣ ባልደረቦቹ ግን በመደበኛነት በቢሮ ፣ በስብሰባ እና በክስተቶች አለመገኘቱ ተበሳጩ። በመጽሔቱ ላይ በተደረጉ የተሳሳቱ የፖለቲካ ትንበያዎች ምክንያት እንደ ደካማ የፖለቲካ ሊቅ ስም አግኝቷል። አማቹ ቻርለስ ዊለር እና ሌሎች ተመልካች አምደኛ ታኪ ቴዎዶራኮፑሎስ ዘረኝነትን እና ፀረ ሴማዊ ቋንቋን በመጽሔቱ ላይ እንዲያትም በመፍቀዱ አጥብቀው ወቅሰዋል።
ጋዜጠኛ ሻርሎት ኤድዋርድስ እ.ኤ.አ. በ 2019 በታይምስ ላይ ጆንሰን በ1999 በተመልካች ቢሮ ውስጥ በተዘጋጀ የግል ምሳ ላይ ጭኗን እንደጨመቀች እና ሌላ ሴትም እንዲሁ እንዳደረጋት ነግሯታል በማለት ክስ ጽፋ ነበር። የዳውኒንግ ስትሪት ቃል አቀባይ ክሱን አስተባብሏል።
እ.ኤ.አ. በ 2004 ፣ ጆንሰን ከኬን ቢግሌይ ግድያ በኋላ በ ላይ ኤዲቶሪያል አሳትሟል ። ሊቨርፑድሊያኖች በተጠቂው ሁኔታ ውስጥ እየተንከባለሉ እና እንዲሁም በ አደጋ “ሀዘን ላይ ወድቀዋል” ሲል ጆንሰን በከፊል “በሰከሩ አድናቂዎች” ላይ ወቀሰ። እ.ኤ.አ. በ 2005 ስለ ሮማን ኢምፓየር ባሳተሙት አባሪ መፅሃፍ ላይ “” እና የብሪታንያ የሙስሊም ምክር ቤት ጆንሰንን አጥብቀው ወቅሰዋል እስልምና የሙስሊሙን አለም ምዕራባውያን “በእርግጥ ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ” እንዲሉ አድርጓል። .
የፓርላማ አባል መሆን
ማይክል ሄሰልቲን ጡረታ መውጣቱን ተከትሎ፣ ጆንሰን በኦክስፎርድሻየር የወግ አጥባቂ የደህንነት መቀመጫ ለሆነው ሄንሌይ ኮንሰርቫቲቭ እጩ ለመቅረብ ወሰነ። በጆንሰን እጩነት የተከፋፈለ ቢሆንም የአካባቢው ወግ አጥባቂ ቅርንጫፍ መረጠው። አንዳንዶች እሱ አስቂኝ እና ማራኪ መስሏቸው ነበር, ሌሎች ደግሞ የእሱን ብልጭ ድርግም የሚሉ አመለካከቶችን እና በአካባቢው ያለውን እውቀት ማነስ አልወደዱትም. በቴሌቭዥን ዝናው ያደገው ጆንሰን እ.ኤ.አ. በ2001 በተካሄደው አጠቃላይ ምርጫ በ8,500 ድምጽ አብላጫ ወንበር አሸንፏል። ከኢስሊንግተን መኖሪያው ጎን ለጎን፣ ጆንሰን በአዲሱ የምርጫ ክልል ከቴም ውጪ የእርሻ ቤት ገዛ። እሱ በመደበኛነት በሄንሊ ማህበራዊ ዝግጅቶች ላይ ይሳተፍ እና አልፎ አልፎ ለሄንሊ ስታንዳርድ ይጽፋል። የሱ የምርጫ ክልል ቀዶ ጥገናዎች ታዋቂዎች ሆኑ፣ እናም የ ሆስፒታልን እና የአካባቢውን የአየር አምቡላንስ መዘጋት ለማስቆም በአካባቢው የሚደረጉ ዘመቻዎችን ተቀላቀለ።
በፓርላማ ውስጥ፣ ጆንሰን የወንጀል ህግን ሂደት የሚገመግም ቋሚ ኮሚቴ ሆኖ ተሾመ፣ ነገር ግን ብዙ ስብሰባዎቹን አምልጧል። የሕዝብ ተናጋሪ ሆኖ የዕውቅና ማረጋገጫው ቢሆንም፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያደረጋቸው ንግግሮች በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸው እንደሆኑ ተደርገው ይታዩ ነበር። ጆንሰን በኋላ “ጭካኔ” ብሎ ጠራቸው። የፓርላማ አባል ሆኖ በመጀመሪያዎቹ አራት ዓመታት ውስጥ, እሱ ድምጾች ከግማሽ በላይ ተሳትፈዋል; በሁለተኛው የስልጣን ዘመን ይህ ወደ 45 በመቶ ቀንሷል። ብዙውን ጊዜ የወግ አጥባቂ ፓርቲን መስመር ይደግፉ ነበር ነገር ግን በዚህ ጊዜ ውስጥ አምስት ጊዜ አመፀበት። በነጻ ድምፅ ከብዙ ባልደረቦቹ የበለጠ የፆታ እውቅና ህግን 2004 እና ክፍል 28 መሻርን በመደገፍ በማህበራዊ ሊበራል አስተሳሰብ አሳይቷል። ሆኖም በ2001 ጆንሰን ክፍል 28ን የመሻር እቅድን በመቃወም “የሰራተኛ አስፈሪ አጀንዳ፣ ግብረ ሰዶምን በትምህርት ቤቶች ውስጥ ማስተማርን የሚያበረታታ ነው” በማለት ተናግሯል። መጀመሪያ ላይ እንደማይፈልግ ከገለጸ በኋላ በ2003 ኢራቅን ወረራ ላይ መንግስት አሜሪካን ለመቀላቀል ያቀደውን እቅድ በመደገፍ በሚያዝያ 2003 የተቆጣጠረችውን ባግዳድን ጎበኘ። እ.ኤ.አ. በነሀሴ 2004 በጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌየር ላይ “ከፍተኛ ወንጀሎች እና ጥፋቶች” ጦርነቱን በሚመለከት ያልተሳካ የክስ ሂደት ደግፏል እና በታህሳስ 2006 ወረራውን “ትልቅ ስህተት እና መጥፎ ዕድል” ሲል ገልጿል።
ጆንሰን የፓርላማ አባል ላለመሆን የገባውን ቃል በማፍረስ “በማይቻል ድርብ” የሚል ስያሜ ቢሰጥም ብላክ “መጽሔቱን ለማስተዋወቅ እና የስርጭቱን ስርጭት ለማሳደግ ረድቷል” በሚል ምክንያት እሱን ላለመልቀቅ ወሰነ። ጆንሰን የ አርታኢ ሆኖ ቆይቷል፣ እንዲሁም ለዴይሊ ቴሌግራፍ እና ለጂኪው ዓምዶችን በመፃፍ እና የቴሌቪዥን እይታዎችን አሳይቷል። እ.ኤ.አ. በ2001 ያሳተመው መፅሃፍ ጓደኞች፣ መራጮች፣ ሀገር ሰዎች፡ ጆቲንግስ ኦን ዘ ስታምፕ የዛን አመት የምርጫ ዘመቻ ሲተርክ የ2003 ጆሮ አበድሩኝ ከዚህ ቀደም የታተሙ አምዶች እና መጣጥፎችን አሰባስቧል። እ.ኤ.አ. በ 2004 ፣ ሃርፐር ኮሊንስ የመጀመሪያውን ልብ ወለድ ሰባ-ሁለት ቨርጂንስ፡ የስህተት ኮሜዲ በወግ አጥባቂ የፓርላማ አባል ህይወት ዙሪያ ያጠነጠነ እና የተለያዩ ግለ-ባዮግራፊያዊ አካላትን አሳትሟል። በጣም ብዙ ስራዎችን እየመረመረ ነው ለሚሉት ተቺዎች ምላሽ ሲሰጥ፣ ዊንስተን ቸርችል እና ቤንጃሚን ዲስራኤሊ የፖለቲካ እና የስነፅሁፍ ስራዎቻቸውን ያዋሃዱ አርአያዎችን ጠቅሷል። ጭንቀቱን ለመቆጣጠር ሩጫ እና ብስክሌት መንዳት ጀመረ እና ለኋለኛው በጣም ታዋቂ ከመሆኑ የተነሳ ጂምሰን “ምናልባት በብሪታንያ ውስጥ በጣም ታዋቂው የብስክሌት ነጂ” እንደሆነ ጠቁሟል።
ዊልያም ሄግ ከኮንሰርቫቲቭ መሪነት መልቀቁን ተከትሎ፣ ጆንሰን ኬኔት ክላርክን ደግፏል፣ ክላርክን በጠቅላላ ምርጫ የማሸነፍ ብቸኛ እጩ እንደሆነ፣ ፓርቲው ኢየን ዱንካን ስሚዝን መረጠ። ጆንሰን ከዱንካን ስሚዝ ጋር የሻከረ ግንኙነት ነበረው፣ እና ተመልካቹ የፓርቲውን አመራር ተቸ። ዱንካን ስሚዝ በኖቬምበር 2003 ከቦታው ተወግዶ በሚካኤል ሃዋርድ ተተካ; ሃዋርድ ጆንሰን በመራጮች ዘንድ በጣም ታዋቂው የወግ አጥባቂ ፖለቲከኛ እንደሆነ አድርጎ በመቁጠር የምርጫ ዘመቻውን የመቆጣጠር ሃላፊነት የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ ሾመው። ሃዋርድ በግንቦት 2004 የጥላ ካቢኔ ለውጥ ላይ ጆንሰንን የጥላ ጥበብ ሚኒስትር አድርጎ ሾመው። በጥቅምት ወር ሃዋርድ ጆንሰን በሊቨርፑል ውስጥ በሂልስቦሮው አደጋ የተሰበሰበው ህዝብ ለክስተቱ አስተዋፅኦ እንዳደረገ እና ሊቨርፑድሊያንስ በድህነት ግዛቱ ላይ የመተማመን ቅድመ-ዝንባሌ እንደነበራቸው የሚገልጽ የተመልካች መጣጥፍ በማተም በሊቨርፑል ውስጥ በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ አዘዘው—ስም ሳይገለጽ በሲሞን ሄፈር ተፃፈ።
እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2004 ታብሎይድስ ከ 2000 ጀምሮ ጆንሰን ከተመልካች አምደኛ ፔትሮኔላ ዋይት ጋር ግንኙነት ነበረው ፣ በዚህም ምክንያት ሁለት እርግዝናዎች ተቋርጠዋል። ጆንሰን መጀመሪያ ላይ የይገባኛል ጥያቄዎችን "የተገለበጠ የፒፍል ፒራሚድ" ሲል ጠርቷቸዋል. ክሱ ከተረጋገጠ በኋላ ሃዋርድ ጆንሰንን በአደባባይ በመዋሸት ምክትል ሊቀመንበር እና የጥላ ጥበባት ሚኒስትር ሆነው እንዲለቁ ጠየቀ። ጆንሰን እምቢ ሲል ሃዋርድ ከነዚያ ቦታዎች አሰናበተው። እ.ኤ.አ. በጁላይ 2005፣ አባ ማነው?፣ በተመልካቹ የቲያትር ተቺዎች ቶቢ ያንግ እና ሎይድ ኢቫንስ በኢስሊንግተን ኪንግ ጭንቅላት ቲያትር በመታየት ላይ ያለው ተውኔት ቅሌቱን አስገርሟል።
ሁለተኛ ቃል
እ.ኤ.አ. በ 2005 አጠቃላይ ምርጫ ፣ ጆንሰን ለሄንሊ የፓርላማ አባል በመሆን በድጋሚ ተመረጡ ፣ አብላጫውን ወደ 12,793 አሳድጓል። ሌበር በምርጫው አሸንፏል እና ሃዋርድ እንደ ወግ አጥባቂ መሪ ቆመ; ጆንሰን ተተኪው ዴቪድ ካሜሮንን ደግፏል። ካሜሮን ከተመረጠ በኋላ፣ በተማሪዎች ዘንድ ያለውን ተወዳጅነት በማመን ጆንሰንን የጥላ ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር አድርጎ ሾመ። የዩኒቨርሲቲውን የገንዘብ ድጋፍ ለማቀላጠፍ ፍላጎት ያለው ጆንሰን የን የተጨማሪ ክፍያ ክፍያዎች ደግፏል። እ.ኤ.አ. በ 2006 የኤድንበርግ ዩኒቨርሲቲ ሬክተር ለመሆን ዘመቻ ቢያደርግም ለተጨማሪ ክፍያ መደገፉ ዘመቻውን ጎድቶታል እና ሶስተኛ ወጥቷል።
እ.ኤ.አ. በኤፕሪል 2006 የዓለማችን ዜና ጆንሰን ከጋዜጠኛ አና ፋዛከርሌይ ጋር ግንኙነት ነበረው ሲል ከሰሰ። ጥንዶቹ አስተያየት አልሰጡም፣ እና ብዙም ሳይቆይ ጆንሰን ፋዛከርሌይን መቅጠር ጀመረ። በዚያ ወር፣ የቀድሞ እግር ኳስ ተጫዋች ማውሪዚዮ ጋውዲኖን በበጎ አድራጎት የእግር ኳስ ግጥሚያ ላይ በራግቢ ለመታገል ተጨማሪ የህዝብን ትኩረት ስቧል። በሴፕቴምበር 2006 የፓፑዋ ኒው ጊኒ ከፍተኛ ኮሚሽን ወግ አጥባቂዎችን በተደጋጋሚ የሚለዋወጠውን አመራር በፓፑዋ ኒው ጊኒ ከሚገኘው ሰው በላነት ጋር ካነጻጸረ በኋላ ተቃወመ።
እ.ኤ.አ. በ 2005 የ አዲሱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አንድሪው ኒል ጆንሰንን እንደ አርታኢ አሰናብቷቸዋል። ይህንን የገቢ ኪሳራ ለማካካስ፣ ጆንሰን ከዘ ዴይሊ ቴሌግራፍ ጋር በመደራደር አመታዊ ክፍያውን ከ £200,000 ወደ £250,000 ለማሳደግ፣ በአምድ በአማካይ £5,000፣ እያንዳንዱም ጊዜውን አንድ ሰአት ተኩል አካባቢ ፈጅቷል። በጥር 2006 የተላለፈውን የሮማ ህልም የተሰኘ ታዋቂ የታሪክ የቴሌቪዥን ትርዒት አቅርቧል። በየካቲት ወር የተከተለ መጽሐፍ. ቀጣይ፣ ከሮም በኋላ፣ በመጀመሪያዎቹ የእስልምና ታሪክ ላይ ያተኮረ ነበር። ባደረጋቸው የተለያዩ ተግባራቶች በ2007 540,000 ፓውንድ አግኝቶ በዚያ አመት የእንግሊዝ ሶስተኛ ከፍተኛ ገቢ ያስገኘ የፓርላማ አባል አድርጎታል።
የለንደን ከንቲባ
የከንቲባ ምርጫ፡ 2007–2008
በጁላይ 2007፣ ጆንሰን እ.ኤ.አ. በ2008 የከንቲባ ምርጫ የለንደን ከንቲባ ወግ አጥባቂ እጩ ለመሆን እጩነቱን አሳውቋል። በሴፕቴምበር ላይ፣ በለንደን ላይ በተካሄደው የህዝብ ምርጫ 79 በመቶ ድምጽ ካገኘ በኋላ ተመርጧል። የጆንሰን ከንቲባ ዘመቻ ያተኮረው የወጣቶች ወንጀልን በመቀነስ፣ የህዝብ ትራንስፖርትን ደህንነቱ የተጠበቀ በማድረግ እና የተስተካከሉ አውቶቡሶችን በተዘመነ የ ራውተማስተር ስሪት በመተካት ላይ ነው። በለንደን ላይ ያሉትን ወግ አጥባቂ-ዘንበል ያሉ የከተማ ዳርቻዎችን በማነጣጠር፣ የሌበር ከንቲባው እነሱን ችላ በማለት ለንደን ውስጥ ያለውን ጥቅም አስገኝቷል። ዘመቻው የእርሱን ፖሊሲዎች በሚቃወሙት መካከልም ቢሆን ተወዳጅነቱን አፅንዖት ሰጥቷል, ተቃዋሚዎች በመራጮች መካከል የተለመደ አመለካከት እያማረሩ "ለቦሪስ የምመርጠው እሱ ሳቅ ስለሆነ ነው." የሌበር ነባር ኬን ሊቪንግስተን ዘመቻ ጆንሰንን እንደ ንክኪ የማይታወቅ ቶፍ እና ጨካኝ አድርጎ አሳይቷል፣ በአምዶች ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለውን ዘረኛ እና ግብረ ሰዶማዊ ቋንቋን በመጥቀስ; ጆንሰን እነዚህ ጥቅሶች ከዐውደ-ጽሑፍ የተወሰዱ እና እንደ ሳታይር ተብለው የተገለጹ ናቸው ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በምርጫው ውስጥ, ጆንሰን 43% እና 37% የመጀመሪያ ምርጫ ድምጽ አግኝተዋል; ሁለተኛ ምርጫዎች ሲጨመሩ ጆንሰን በ 53% ለሊቪንግስቶን 47% በማሸነፍ አሸናፊ ሆነዋል። ከዚያም ጆንሰን ለሄንሊ የፓርላማ አባልነቱን መልቀቁን አስታውቋል
|
49561
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%93%E1%8B%8A%E1%8A%90%E1%89%B5
|
ሥልጣናዊነት
|
ሥልጣናዊነት ማለት በጭፍን ለባለ ሥልጣናት የሚገዙበት ፖለቲካዊ ሥርዓት ነው። ይህም ግለሰባዊ የኅሊና ነጻነትን የሚክድ ዓይነት የፖለቲካ ሥርዓት ነው። ከሕዝባዊ (ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት) በተቃራኒ፣ የሥልጣናዊ ሥርዓት ፣ ኃይልን ኁሉ ለአንድ ግለሰብ ወይን ለተወሰኑ ልሂቃን ያለምንም ዋስትና በማስረከብ ይታዎቃል። አምባ ገነን፣ ፈላጭ ቆራጭ እና ፍፁም ጠቅላይ አገዛዞች የዚህ ሥር ዓት ዓይነቶች ናቸው።
|
10472
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A2%E1%8A%95%20%E1%88%8B%E1%8B%B2%E1%8A%95
|
ቢን ላዲን
|
ሙሉ ስሙ ኦሳማ ቢን ላዲን አክራሪና ጽንፈኛ ስለሆነ ኢስላም በመሆኑም በዓለም ዙሪያ ሽብርተኞች መልምሎ ንጽሁሃን ሰዎች በግፍ በማስገደሉ የአሜሪካ መንግስት ቢቻል በሕይወት እንዲያዝ ካልሆነም በተገኘበት እንዲገደል ትዕዛዝ አስተላልፎአል። ቢን ላዲን ያለበትን ቦታ ለሚጠቁምም ሰው 25 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት ቃል ተገብቶአል።
እንደ እውነቱ ከሆነ ስለ ኦሳማ ብለድን ትክክለኛ መረጃ ማግኘት አይቻልም ምክንያቱም እሱ ስላ መስከረም 11 ጥቀት እንደለደረገ ነው የተናገረው ምዕራባዊያኑ ራሰቸው እንደቀነባበሩት ተነግሯል። በዴሞክራሲ ስም እነሱ ብዙ ግፍ ሲፈፅሙ ሲመለከት ነው ወደ ትጥቅ ትግል የገባው ውሎ ስያድር ሁሉም ሰው ኦሳማ ቢንላድን ለምን እየተገለ እንደ ሆነ ይገበዋል እነሱ አለምን በአንድ መንግስት ነው መግዛት የሚፈልጉት ለዛውም በሴጣንኢዝም።
በ 2011 እ.ኤ.አ በአሜሪካ ምድር የተከሰተዉን የ አሰቃቂ አደጋ ዋና አቀናባሪም አልነበረም፡፡
|
37656
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%90%E1%89%A5%E1%88%B4%20%E1%88%B3%E1%88%AD%20%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD
|
እነብሴ ሳር ምድር
|
እንብሴ ሳር ምድር በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ከታሪክ አንጻር፣ የእንብሴ ግዛት በ16ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈ መዝገብ ላይ ሰፍሮ ይገኛል የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል መርጡለ ማርያም ሲሆን ዲቦ የተሰኘው ከተማም ታዋቂ ነው። በወረዳው ውስጥ ከሚገኙ ተራሮች አሞኒዎስ እና የከንዳች ተጠቃሽ ናቸው። አባይ ወንዝ በበኩሉ ይህን ወረዳ ከሳይንት ወረዳ(ደቡብ ወሎ) ይለየዋል።
በ1994 ዓ.ም. በተደረገ ጥናት፣ የእርሻ መሬቱ በጣም ከመሸርሸሩ፣ ደኑ ከመጨፍጨፉ እና መሬቱ ከመግጠጡ አኳያ ወረዳው የምግብ እጥረት ካለባቸው ወረዳዎች ተርታ እንዲቀመጥ ሆኗል።
ህዝብ ቆጠራ
እነብሴ ሳር ምድር
|
31222
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8A%AD%20%E1%8A%B2%E1%88%8D
|
ማክ ኲል
|
ማክ ኲል በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኬክትና ማክ ግሬን ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ። ዕውነተኛ ስሙ ኤጡር ሲሆን ስሙን ማክ ኲል ስለ አምላኩ ኰል ወሰደ።
በ1434 ዓክልበ. ማክ ኲል የአባቱን የከርማይት ቂም በቅሎ ንጉሡን ሉግን ገደለው። ከመቶ ዓመታት በኋላ በ1334 ዓክልበ. ንጉሡ ፍያካ ማክ ደልበህ በተገደለበት ጊዜ ማክ ኲልና ፪ ወንድሞቹ ለ29 ዓመታት በጋርዮሽ እንደ ገዙ ይባላል። የፍያካና የእናቱ ኤማስ ሦስት ሴት ልጆች፣ ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው የከርማይት ልጆች ሚስቶች ሆኑ፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ። የማክ ኲልም ሚስት ባንባ ነበረች።
በጥንታዊ ታሪኮች ዘንድ ሦስቱ ወንድማማች እያንዳንዱ የደሴቱን ሲሶ እንደ ገዛ ቢለንም፣ የአይርላንድ ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ግን እንደሚገልጸው፣ እያንዳንዱ ወንድም በመፈራረቅ ከፈተኛ ንጉሥነቱን ለ፩ ዓመት ይይዝ ነበር።
በመጨረሻ በ1305 ዓክልበ. ግ. ሚሌሲያን የተባለው ወገን አይርላንድን ከእስፓንያ ወርረው ሦስቱን የቱዋጣ ደ ዳናን ነገሥታት በታይልቲን ውግያ አሸንፈው ገደላቸው፤ የሚሌሲያንም መጀመርያ ነገስታት ኤቤር ፊን እና ኤሪሞን ተከተሉዋቸው።
ቱዋጣ ዴ ዳናን
|
23161
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%90%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5
|
ይምርሃነ ክርስቶስ
|
በ ዓፄ ይምርሃነ ክርስቶስ አነሳሽነት በ12ኛው ክፍለ ዘመን በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ ውስጥ የተሰራ ቤተክርስቲያንና በዚያው ዋሻ ውስጥ ከቤተርክስቲያኑ ፊትለፊት ያለ ቤተ መንግስት ህንጻ በአንድነት የሚጠሩበት ስም ነው። ዋሻው ከላሊበላ የ6 ሰዓት የእግር ጉዞ ርቀት ላይ ይሚገኝ ሲሆን 45ሜትር ርዝመት በ6 ሜትር ቁመትና 50ሜትር ጉድጉደት አለው። በዋሻው ውስጥና ውጭ ለጸበል የሚያገለግሉ ምንጮች ይፈልቁበታል። ዓፄ ይምርሃነ ክርስቶስ ከሮሃ ሆኖ አገሩን ያስተዳድር እንጂ ይሄው ቤተክርስቲያንና ቤተመንግስት ሲታነጽ መኖሪያውን ወድዚህ ዋሻ እንዳዛወረ በ17ኛው ክፍለ ዘመን የተጻፈ የህይወት ታሪኩ ይገልጻል። በ16ኛው ክፍልዘመን መጀመሪያ ኢትዮጵያን ጎብኝቷት የነበረው አልቫሬዝ እንዲሁ በዚህ ቤተክርስቲያን ለ2 ቀን ቆይታ በማድረግ ገድለ ይምርሃነ ክርስቶስ የተሰኘ መጽሐፍ እንዳነበበና እንደመረመረ ያትታል።
ይምርሃነ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
ከፍ ብሎ የተጠቀሰው ድርሰት፣ የይምርሃነ ክርስቶስ ሁለት ህንጻዎች ከመሰራታቸው በፊት ዋሻው ዛፎች የበቀሉበትና ከስሩም ትንሽ ሐቅይ እንደነበረበት ያትታል። በዚህ ሐይቅ ላይ እንጨት ርብራብ በማድረግና ከዚያም ላይ አፈር በመነስነስ የበተክርስቲያኑ መሰረት እንደተጣለ ይነገራል። ከመሰረቱ በኋላ የማገርና የድንጋይ ልውውጥ በሚታይበት መልኩ ወደላይ የተገነባ ሲሆን ይህ አሰራሩ ደብረ ዳሞን ያስታውሳል። ድንጋዩ ነጭ ፕላስተር የተቀባ ስሆን መስኮቶቹ ግን ከነጭ ደንጊያ ወይንም ከእንጨት የተስሩ ናቸው።
የቤተክርስቲያኑ ህንጻ 3 መግቢያዎች ሲኖሩት በሰሜን(ለወንዶች)፣ ደቡብ(ለሴቶች) እና ምሥራቅ (ለካህናት) ይገኛሉ። በግድግዳው ላይ የሚገኙ፣ ነገር ግን በአቧራ የተሸፉኑት ምስሎች ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ ሲሆኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግድግዳ ምስላት ቀደምት ናቸው።
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ይህን ቤተክርቲያን በ16ኛው ክፍለዘመን መግቢያ ላይ የጎበኘው ሲሆን፣ እንደርሱ ዘገባ በዚህ ወቅት ቤተክርስቲያኑ 200 ደብተራዎች የነበሩት ሲሆን አጠቃላይ ቤቱ በሊቀ ካህናት ይመራ እንደነበር ሲጠቅስ፤ በወቅቱ መነኮሳት እንደማይኖሩበትም ዘግቧል።
ይምርሃነ ክርስቶስ ቤተ መንግስት
የይምረሃነ ክርስቶስ ቤ/መንግስት ከቤ/ክርስቲያኑ ያነሰ ጥራት ያለውና በአሁኑ ወቅት ለመፍረስ አደጋ የተጋለጠ ነው። ሁለት የጣራው ክፍሎች የተደረመሱ ሲሆን የአንዱ ፎቅ ወለልም እንዲሁ ተደርምሷል።
ከይምርሃነ ክርስቶ ቤ/ክርስቲያን ጀርባ 3 መቃብሮች ሲኖሩ፣ የራሳቸው የዓፄ ይምርሃነ፣ የሴት ልጃቸው እና ከእስክንድርያ ንጉሱን ሊጠይቁ የመጡ ፓትሪያርክ እንደሆኑ ይጠቀሳል። ወደዋሻው ውስጥ በጣም ርቆ ደግሞ የብዙ ምዕመናን አጽም የሚታይበት ሰፊና ጨለማ ክፍል አለ።
ዋቢ ጽሑፍ
, 2010 (በኢንተርኔት )
አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
አቡነ ዮሴፍ ተራራ
|
13998
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%20%E1%8C%8E%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%88%AD%E1%8B%AE%E1%88%B5
|
አባ ጎርጎርዮስ
|
አባ ጎርጎሪዮስ እስክንድር ከመካነ ሥላሴ ወሎ የመጡ ቄስና የመኳንንት ዘር ነበሩ። ከጀርመናዊው ሉዶልፍ እዮብ ጋር በመሆን በአማርኛና በግዕዝ ብዙ መዝገበ እውቀቶችን የጻፉ ናቸው ።
በመርከብ መሳፈር (ኤቲኒሬሪ=)ስሕተት ምክኒያት ከኢትዮጵያ ወደ ሕንድ ከዛም ወደ አውሮፓ የገቡት አባ ጎርጎርዮስ እስክንድር በ፲፮፶፪ ዓ.ም. ሉዶልፍና እሱን ይደጉመው የነበረው የሳክስ ጎታ እና አምስታድት መስፍን ኸርነስት ዘ ፒየስ ባደረጉላቸው ግብዣ ፣ ጎርጎሪዮስ ለጥያቄያቸው መልስ በመስጠት የግዕዝ መዝገበ ቃል እና ከዚያም የአማርኛ ሰዋሰው እና መዝገበ ቃል ሊያሳትሙ በቁ። ከዚህና መሰል ሥራዎቻቸው በሁዋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የተሳፈሩበት መርከብ በመስጠሙ እስክንድርያ አካባቢ በ1658 በሞት አረፉ ።
ከአስተዋፆዋቸው በጥቂቱ
መዝገበ ቃላት በአምኅርኛ
በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ነው ። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1690 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል ።
መጽሐፈ ትምህርት ዘልሳን አምኅራ
በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ ሰዋሰው ነበር። በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1686 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል።
መጽሐፉ፣ ከተለያዩ የሰዋሰው ጥናቶች በተጨማሪ የሉቃስ ወንጌል ም:፲፩ ፣ ቁ. ፩ - ፲፫ ትርጓሜን፣ አባ ጎርጎሪዮስ ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የደረሱትን ምስጋና፣ ግጥሞችና የለተ ተለት ንግግሮችን መዝግቦ ይገኛል ።
ፊደሎችን በሚመለከት
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ የአማርኛ ቃላት በርግጥም የአሁን ዘመን አማርኛን ለሚናገር ሰው እንግዳ አይደሉም። ሆኖም አልፎ አልፎ ለየት ያሉ የፊደላት አቀነባበር ይታያል። በአሁን ጊዜ «አ»ን የሚጠቀሙ ቃላት «ሐ»ን ሲጠቀሙ ይታያሉ፣ በአ እና ዐ ም መካከል ልዩ አጠቃቀም ይታያል ። ሀ፣ ሐ እና ኅ እንዲሁ አገባብቸው ውሱንና የጠራ መሆኑ ግልጽ ነው ።
በተረፈ አንድ አንድ ፊደላት ከአሁኑ ዘመን በተለይ መልኩ ሲቀረጹ ይታያሉ ። ለምሳሌ "ጨ" ፊደል "ጠ" ሆኖ ከጎንና ጎኑ መያዣ ቀለበት ያለው ፊደል ሆኖ ቀርቧል።
የኣባ ጎርጎሪዮስ አጭር የሕይዎት ታሪክ በእዮብ ሉዶልፍ መጽሐፍ መቅድም እንደሰፈረ
የኢትዮጵያ ታሪክ
አባ ጎርጎሪዮስ
|
9589
|
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%89%B5%20%E1%88%B0
|
ተረት ሰ
|
ሰለሞን ሳባን ውሀ ባያስጠማት ኖሮ የሱ ጥም ባልበረደ ነበር
ሰውን ፈላጊ በምርጫ ይሽነፋል
ሰማይ አትረስ ንጉስ አትክሰስ
ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ
ሰነፍ በዓል ያበዛል
ሰነፍ ቢመክሩት ውሀ ቢወቅጡት
ሰነፍ ገበሬ በሰኔ ይሞታል
ሰነፍ ገበሬ ክረምት በጋው በጋው ክረምቱ
ሰኔ መቃጠሪያ ህዳር መገናኛ
ሰኔ ሰላሳ የለውም ካሳ
ሰኔና ሰኞ
ሰኔን በዘራዘር ሃምሌን በጎመን ዘር
ሰካራም ቤት አይሰራም
ሰካራም ዋስ አያጣም
ሰው መሳይ በሸንጎ
ሰው በዋለበት ውሀ በወረደበት
ሰው ቢማር ቄስ እንጂ መላክ አይሆንም
ሰው ባለው ይሰለፋል
ሰውን ማመን ቀብድ ተቀብሎ ነው
ሰውን ሰው ናቀው የራሱን ሳያውቀው
ሰውን ሰው ያሰኘው እቁብ ነው
ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ እና ልጋጉ
ሰውን ሲያማ ለእኔ ብለህ ስማ
ሰው አለብልሀቱ ገደል መግባቱ አለጉልበቱ ውሀ መግባቱ
ሰው አለወንዙ ብዙ ነው መዘዙ
ሰው እንደ እውቀቱ ነው
ሰው ከሞተ የለ ንስሀ ከፈሰሰ አይታፈስ ውሀ
ሰውየው ውሀ ሲወስደው እኔም ወደ ቆላ እወርዳለሁ ብዬ ነበር አለ
ሰው ያመነ ውሀ የዘገነ
ሰው ያስገድላል አባይ ውሀ ያስጮሀል ድንጋይ
ሰው ያለስራው የተሰረቀ አህያ ይነዳል
ሰው ጥራ ቢሉት መራራን ጠራት
ሰው ጥራ ቢሉት እራሱ መጣ
ሰዶ ማሳደድ ቢሻህ ዶሮህን ለቆቅ ለውጥ
ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጥ
ሲሉ ስምታ ዶሮ ሞተች ዋና ገብታ
ሲመክሩት ያልሰማ ሲያጮሉት ይሰማ
ሲመች ያማት ተዝካር ይወጣል ሳይመች ያባት ይቀራል
ሲሞቱ ብታይ አንቀላፋች
ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል
ሲሮጡ የፈቱት ሲቀመጡ ለማስተካከል ቀላል ነው
ሲሮጥ የመጣን አህያ አጥብቀህ ጫነው
ሲሰርቀኝ ያየሁትን ቢጨምርልኝ አላምነውም
ሲስሟት ትታ ሲስቧት
ሲስሟት እንቢ ብላ ሲጎትቷት
ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል
ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ አርቀኝ
ሲበሉ አድርሱኝ ሲጣሉ መልሱኝ
ሲቃ የቀስቀስው ነቅቶ አይተኛም
ሲታጠቡ እስከ ክንድ ሲታረቁ ከሆድ
ሲቸኩሉ የታጠቁት ለወሲብ አይመችም
ሲቸግር ጤፍ ብድር
ሲያውቀኝ ናቀኝ
ሲያዩት ያላማረ ሲበሉት ያቅራል
ሲያደርጉ አይታ ዶሮም ጡት መያዣ ገዛች
ሲጠሩት ወዴት ሲልኩት አቤት
ሲጠባ ያደገ ጥጃ ቢይዙት ያጓራል
ሲገደገድ ያልበጀው ሲወቀር እሳት ፈጀው
ሳል ይዞ ስርቆት ቂም ይዞ ጸሎት
ሳትወልድ ብላ
ሳያሽ የበላ ዝንጀሮ ሲስል ያድራል
ሳያውቁ የቆረጡት አበባ የፈለጉት ቀን ይደርቃል
ሳያጣሩ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ
ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በቅርቡ
ሳይሰሙ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ
ሳይቃጠል በቅጠል
ሳይተርፋት አበድራ ሳትቀበል ሞተች
ሳይቸግር ጤፍ ብድር
ሳይቸግር ጤፍ ብድር መከበር በከንፈር
ሳይቸግር ጤፍ ብድር በስተርጅና ሙሽርና
ሳይከካ ተቦካ
ሳይደግስ አይጣላም
ሳይጠሩት አቤት የሰይጣን ጎረቤት
ሳይጠሩት ወይ ባይ ሳይሰጡት ተቀባይ
ሴቱ ሲበዛ ጎመን ጠነዛ
ሴትና ዶሮ ዱር ከሄዱ ቤታቸውን ይክዳሉ
ሴት ከወንድ እህል ከሆድ
ሴት ለቤት ወፍጮ ለዱቄት
ሴትና መሬት የማይችሉት የለም
ሴት ማገዶ ሲቸግራት ምሰሶ ትነቅላለች
ሴት ሲበዛ ልማት ይፋጠናል
ሴት ሲበዛ ወንዶች ይፈራሉ
ሴት በማጀት ወንድ በችሎት
ሴት በጳጳስ ኳደሬ በንጉስ
ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ
ሴት ሲያፏጩላት ያረሱላት ይመስላታል
ሴት ታውቅ በወንድ ያልቅ
ሴት አማት የመረዘው ኮሶ ያነዘዘው
ሴት አግብተው ሴት ቢወልዱ የት አለ ንግዱ
ሴት ከወንድ እህል ከሆድ
ሴት ከጠላች በቅሎ ከበላች አመል አወጣች
ሴት ካላበለች ባልዋን ትወልዳለች
ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም
ሴት ካልዋሸች ባልዋን ትወዳለች
ሴትና መሬት የማይችሉት የለም
ሴት የወደደ ጉም የዘገነ
ሴት ያመጣው ጠብ አይበርድም
ሴት ይወዷል ማጀት ያንጎዳጉዷል
ሴትና ቄስ ቀስ
ሴትና በቅሎ እንደገሪዋ ነው
ሴትና አህያ በዱላ
ሴትና አህያ ዱላ ይወዳል
ሴትና ድመት ወደ ሞቀበት
ሴትና ዶሮ ሳይጣላ አይውልም
ሴትና ድስት ወደ ማጀት
ሴትና ዶሮ ሳያብድ አይውልም
ሴትና ፈረስ እንደኩሬ ውሀ እያደር ማነስ
ሴትና ፈረስ የስጡትን ይቀምስ
ሴትን ያመነ ጉም የዘገነ
ሴት የላከው ምልክቱን አይረሳም
ሴት የላከው ሞት አስፈራራው
ሴት የላከው ሞት አይፈራም
ሴት የላከው በር አያንኳኳም
ሴት የላከው አልቃይዳን አይፈራም
ሴት የላከው ጅብ አይፈራም
ሴት የላከው ፓርላማ ይገባል
ሴትየዋ እንደፈራሁት ተቀደደብኝ አለች
ስለ ጨሰ አይነድም ስለዳመነ አይዘንብም
ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎም ስልቻ
ስምህ ማነው ላገር አይመች ማን አወጣልህ ጎረቤቶች
ስምሽ ማነው ሲሏት ቂጤ ትልቅ ነው አለች
ስምን መላክ ያወጣዋል
ስም ከመቃብር በላይ ይቆማል
ስም ያለው ሞኝ ነው
ስም ይወጣል ከቤት ይሄዳል ጎረቤት
ስም ይወጣል ከቤት ይከተላል ጎረቤት
ስራ ለሰሪው ምርጫ ለመራጭ
ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው
ስራ ከመፍታት ምርጫ መወዳደር
ስራ ከምፈታ ልጄን ላፋታ
ስራ ያጣ መለኩሴ አደገኛ ቦዘኔ ተባለ
ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል
ስራ ያጣ መነኩሴ "አደገኛ ቦዘኔ" ተብሎ ታሰረ
ስራ ያጣ መነኩሴ የምርጫ ቅስቀሳ ጀመረ
ስራ ያጣ ቄስ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል
ስብ ሊያርዱ ጉፋያ ይነዱ
ስትወልድ የምትበላውን በርግዝናዋ ጨረስችው
ስትግደረደሪ ጾምሽን እንዳታድሪ
ስደትና አግዳሚ ሁሉንም እኩል ያረጋል
ስጋ ቁጠር ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ
ስጋው ያሳማ እንኳን ለበላው ለሰማው ገማ
ስጋው ያሳማ ከበላው የሰማው ገማ
ሶስቴ ከመፍሳት አንዴ መቅዘን
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.