text
stringlengths
484
99.1k
id
stringlengths
30
34
metadata
dict
ስነ ሜላዊ ክሌኣዊ ርክብ ቅድስቲ መንበር፥ 'ኣብ ጎልጎል ዓውደ ውግእ ዝርከብ ቤት ሕክምና እዩ’ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ቅድስቲ መንበር ንግርጭታት ንምፍታሕ - ኣብ ዩክሬን ይኹን ኣብ ማእከላይ ምብራቕ፡ ኣብ ካውካሰስ፡ ሚያንማር፡ ኢትዮጵያ፡ ወይ የመን - ከምኡ'ውን ሰላም ንምድንፋዕ፡ ሰብኣዊ መሰላትን ሃይማኖታዊ ናጽነትን ንምስጓም፡ ናይ ሓባር ቤትና ንምሕላይ፡ ንኻልእ ከም ውዳቕ ዝሓስብ “ጓሓፋይ ባህሊ" ንምቅዋም ዘለዋ ተወፋይነት፤ ስደተይናታት ምድጋፍ፤ ከምኡ’ውን ተበጻሕነት ክንክን ጥዕና...
year=2024/part-01351.parquet/31894
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-13", "description": "ኣብ ሉብሊን ካቶሊካዊ መንበረ ጥበብ ስነ መላዊ ክሌኣዊ ርክብ ኣብ ዝተኻየደ ዓውደ መጽናዕቲ ዝተረኽቡን ኣስተምህሮ ዘቕረቡን ናይ ቅድስቲ መንበር ዋና ጸሓፊ ርክብ ምስ ሃገራትን ኣህጉራዊ ውድባትን፡ ቅድስቲ መንበር ግርጭታት ንምፍታሕ፡ ...", "duplicate_count": 0, "file_path"...
በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የአውሮጳ አምባሳደሮች ጥረት ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017የትግራይ ትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፦ ዓለምአቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረበ ። የዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም (IOM)፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮምሽን (UNHCR)፣ እንዲሁም ሌሎች የተባበሩት መንግስት ኤጀንሲ ተወካዮች ትናንት በመቐለ ከተማ ተገኝተው ተፈናቃዮችን በመጠልያ ጣቢያ ጎብኝተዋል ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ ተፈናቃዮች ወደቀዬአቸው ባለመመለሳቸው...
year=2024/part-01352.parquet/27889
{ "author": "ሚሊዮን ኃይለስላሴ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-13", "description": "የትግራይ ትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፦ ዓለምአቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረበ ። የዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም (IOM)፣ የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮምሽን (UNHCR)፣ እንዲሁም ሌሎች የተባበሩት መንግስት ኤጀንሲ ተወካዮች ትናንት በመቐለ ከተማ ተገኝተው ተፈናቃዮችን በመጠሊያ ጣቢ...
የኢትዮጵያን የሰብአዊ መብቶች ይዞታ የገመገመው የተመድ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መድረክ ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017በዚህ መድረክ በፍትህ ሚኒስትሩ የተመራ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በመገኘት የተሰጡት ምክረ ሃሳቦችን በመፈጸም ሂደት ተገኙ ያላቸውን ስኬቶችና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለጉባኤው አቅርቧል። ቀደም ባሉት መድረኮች በሀገሪቱ የሃሳብና መገናኛ ብዙሃን ነጻነት ጋር በተገናኘ ያሉ አፋኝ ሕጎች፤ በጾታዊ ጥቃትና ግጭት ጦርነት ያስከተላቸው ተፈናቃዮችን ችግሮች እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የተመለከቱ...
year=2024/part-01352.parquet/27926
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-13", "description": "የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የኢትዮጵያን የሰብአዊ መብቶች ይዞታ ለአራተኛ ጊዜ ጄኔቫ ላይ ትናንት ገመገመ። አጠቃላይ ወቅታዊ ግምገማ የሚካሄድበት ይህ መድረክ ባለፈው በሦስተኛው የግምገማ ተመሳሳይ መድረክ ለኢትዮጵያ መንግሥት የሰብአዊ መብት አያያዙን በተመለከተ የተሰጡ ምክረ ሃሳቦችን ተመልክቷል።", "duplicate_count": 0, ...
ፖለቲካሰሜን አሜሪካ የአንቶኒ ብሊንከን የአውሮጳ የጥድፊያ ጉብኝት አንደምታው ምንድን ነው? ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017ማስታወቂያ በመጪው ጥር ከኃላፊነታቸው የሚሰናበሩት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር አንቶኒ ብሊንከን በዩክሬን ጉዳይ ከአውሮጳ መሪዎች ጋር ዛሬ ብራስልስ ውስጥ አስቸኳይ ውይይት አድርገዋል ። አንቶኒ ብሊንከን የአውሮጳ መሪዎችን እንዲህ በጥድፊያ ያነጋገሩት በዘንድሮ የአሜሪካ ምርጫ ያሸነፉት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚደንትነት መንበረ-ሥልጣኑን ከመረከባቸው አስቀድሞ ነው ። አንቶኒ ብሊንከን ከሩሲያ...
year=2024/part-01352.parquet/27961
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-13", "description": "በመጪው ጥር ከኃላፊነታቸው የሚሰናበሩት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር አንቶኒ ብሊንከን በዩክሬን ጉዳይ ከአውሮጳ መሪዎች ጋር ዛሬ ብራስልስ አስቸኳይ ውይይት አድርገዋል ። አንቶኒ ብሊንከን የአውሮጳ መሪዎችን እንዲህ በጥድፊያ ያነጋገሩት በዘንድሮ የአሜሪካ ምርጫ ያሸነፉት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚደንትነት መንበረ-ሥልጣኑን ከመረከባቸው አስቀድሞ ነው ...
የኢትዮጵያውያን መተግበሪያዎች በቀጥታ በጉግል ፕሌይ ሊካተቱ ነው ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017 በኢትዮጵያ የዲጅታል ቴክኖሎጅ ፈጠራ እያደገ መምጣቱ ይነገራል።ያም ሆኖ የፈጠራ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ስራቸውን ማስተዋወቅ እና በዓለም አቀፍ ገበያ ገብቶ መወዳደር ፈታኝ መሆኑ ተደጋግሞ የሚነሳ ችግር ነው።እንደ ጎግል ፕሌይ ያሉ ዓለም አቀፍ ዲጅታል መድረኮች እና ዲጅታል የክፍያ አማራጮች ለኢትዮጵያውያን ተደራሽ አለመሆን ደግሞ ለችግሩ አንድ ምክንያት ሆኖ ይቀርባል። የበርካታ ፈጠራዎች ባለቤት የሆነው የአይ...
year=2024/part-01352.parquet/27991
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-13", "description": "የኢትዮጵያ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሰሞኑን እንዳስታወቀው ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን የቴክኖሎጅ አበልፃጊዎችን በቀጥታ መቀበል ጀምሯል። ይህም ኢትዮጵያውያን የሰሯቸውን መተግበሪያዎች ዓለም አቀፍ ገበያ ውስጥ እንዲገቡ ያደርጋል ተብሏል። የውጭ ምንዛሬን ለመጠቀም የሚያስችል የክፍያ አማራጭ በሀገሪቱ አለመኖሩ ግን በችግርነት ይነሳል።", ...
የጀርመን ጥምር መንግሥት ሲፈርስ ሀገሪቱ የተጣለባት የብድር ገደብ ሚና ምንድነው? ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2017ጀርመን የካቲት 15 ቀን 2017 ምርጫ ለማካሔድ ወስናለች። ከዚያ በፊት ግን በመጪው ታኅሳስ 7 ቀን 2017 በሥልጣን ላይ የሚገኘው መንግሥት በሀገሪቱ ምክር ቤት የመተማመኛ ድምጽ ይሰጥበታል። ምርጫ ቢካሔድ ክርስቲያን ሜርዝ የሚመሩት የክርስቲያን ዴሞክራቶች ኅብረት (CDU) ከ30 በመቶ በላይ ድምጽ ሊያገኝ እንደሚችል በሀገሪቱ የተካሔዱ የሕዝብ አስተያየት መጠይቆች ያሳያሉ። ቀኝ አክራሪው አማራጭ ለ...
year=2024/part-01352.parquet/28019
{ "author": "Eshete Bekele", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-13", "description": "ጀርመን በምትመራበት መሠረታዊ ሕግ ከአጠቃላይ ዓመታዊ የምርት መጠን (GDP) ከ0.35% በላይ እንዳትበደር ገደብ ተጥሎባታል። ኤኮኖሚውን ለማነቃቃት ገደቡ እንዲነሳ በሚሹት መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ እና አይሆንም ባሉት በቀድሞው የፋይናንስ ሚኒስትር ክርስቲያን ሊንድነር መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የጀርመን ጥምር መንግሥት...
የራትዚንገር ሽልማት በጨለማ ወቅት የተስፋ መምህርነት ትሩፋትን የሚያከብር መሆኑ ተገለጸ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን በቫቲካን ሐዋርያዊ ሕንጻ ውስጥ ዓርብ ኅዳር 13/2017 ዓ. ም. በተካሄደው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ የ2024 የራትዚንገር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የቀድሞው ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ቤነዲክቶስ 16ኛ ያከናወኗቸውን ዘላቂ ትሩፋቶችን አብራርተዋል። የዘንድሮው የራትዚንገር ሽልማት አሸናፊዎች አይርላንዳዊው የነገረ-መለኮት ምሁር ሲርል ...
year=2024/part-01392.parquet/97496
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-23", "description": "የቅድስት መንበር ዋና ጸሐፊ ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2024 በተዘጋጀው የራትዚንገር ሽልማት አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ተገኝተው ለእንግዶች ንግግር አድርገዋል። በሥነ-ሥርዓት ላይ ለተገኙት እንግዶች እና ተሸላሚዎች ...", "duplicate_count": 0, "file_path":...
ካርዲናል ፓሮሊን በዩክሬይን አውዳሚ ጦርነት ከመባባሱ በፊት መቆም እንዳለበት አሳሰቡ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን የቅድስት መንበር ዋና ጸሐፊ ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁን በጋዛ በመካሄድ ላይ በሚገኘው ጦርነት የጦር ወንጀለኛ ብሎ የእስር ማዘዣ በማውጣቱ ውሳኔ ላይ ምንም ዓይነት መግለጫ ባይሰጡም በዩክሬን ጦርነት የረዥም ርቀት ሚሳኤሎችን መዘርጋት እና ሰፋፊ የዓለም ግጭቶች ስጋት ጨምሮ ከቅርብ ጊዜ...
year=2024/part-01392.parquet/97521
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-23", "description": "በሮም በሚገኝ \"LUMSA\" ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በተዘጋጀ የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ የተከኙት የቅድስት መንበር ዋና ጸሐፊ ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን አሳሳቢ የሆኑ ዓለም አቀፍ ስጋቶች መኖራቸውን በመግለጽ በዩክሬን እየተካሄደ ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
በኢንዶኔዥያ የካቶሊክ ወጣቶች ኮሚሽን የ1928ቱን የወጣቶች ቃል ኪዳን በዓል አከበረ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን በኢንዶኔዥያ የካቶሊክ ወጣቶች ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ አባ ፍራንሲስ ክሪስቲ አዲ ለስብሰባው ተካፋዮች ባደረጉት ንግግር፥ ወጣት ካቶሊኮች በታሪካዊው የ1928 የወጣቶች ቃል ኪዳን ላይ የታዩትን የአንድነት መንፈስ እንዲያሳዩ አሳስበው፥ ይህ ደግሞ የተለያየ እምነት ያላቸው እና የተለያየ ባህል ያላቸው ወጣቶች ለኢንዶኔዥያ ያላቸውን ቁርጠኝነት እንደሚሳይ ተናግረዋል። ፊልሙ በሚያሳየ...
year=2024/part-01317.parquet/19989
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-05", "description": "የኢንዶኔዢያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን በወጣቶች ኮሚሽን አማካኝነት 96ኛውን የወጣቶች ቃል ኪዳን መታሰቢያ በዓል በምስጋና ቅዳሴ እና ለካቶሊክ ወጣትቶች በተዘጋጀ ውይይት አክብራለች። ዝግጅቱ የተካሄደው በጃካርታ በሚገኘው የኢንዶኔዥያ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
እማሆይ ሐረገወይን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የቅዱስ ብሩክ የሴቶች ገዳም መሠረቱ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን “ኢትዮጵያዊት ካቶሊካዊ መነኩሴ መሆን እፈልጋለሁ!” በማለት በድፍረት የተናገሩት እና በኢትዮጵያ ፈር ቀዳጅ የሆኑት እማሆይ ሐረገወይን በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያውን የቅድስት ሥላሴ አቡነ ብሩክ ገዳምን መሥርተዋል። ገዳማውያቱ “እማሆይ” የሚል ማዕረግ የተሰጣቸው ሲሆን ይህ ማዕረግ “ሁሉም ሴቶች እናቶች ናቸው” የሚለውን እምነት የሚያንፀባርቅ እና ከገዳሙ ...
year=2024/part-01317.parquet/20020
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-05", "description": "ካቶሊክ ካልሆኑ ቤተሰብ የተወለዱት እማሆይ ሐረገወይን ሰፋ ባለ ዕይታ እና በአገር ውስጥ ቋንቋ ለመጸለይ ካላቸው ከፍተኛ ፍላጎት የተነሳ ጥሪያቸው ከግል የገዳም ሕይወት በላይ መሆኑን አምነዋል። እማሆይ ሐረገወይን አገልግሎታቸው በአካባቢው ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ፥ "ጦርነት የጭንቀት ምንጭ እና የጨለማ ጊዜ ማስታወሻ ነው" አሉ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ 2018 በኢስቶኒያ ያደረጉትን ሐዋርያዊ ጉብኝት ያስታወሱት ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፥ ወቅታዊ ሁኔታዎችን እና ዛሬ አውሮፓ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት በመመልከትም የከባድ ጭንቀት ምንጭ እና ያለፈውን የጨለማ ጊዜ የሚያሳዝን ሁኔታ የሚያስተጋባ ነው” በማለት የአገሪቱን ካቶሊክ ምዕመናንን አሳስበዋል። ኢስቶኒያ በሰላም፣ በፍትህ፣ በ...
year=2024/part-01317.parquet/20051
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-05", "description": "ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በኢስቶኒያ ሐዋርያዊ አስተዳደር የተመሠረተበትን መቶኛ ዓመት መታሰቢያ በማስመልከት ለዋና ከተማ ታሊን ጳጳስ አቡነ ፊሊፕ ጆርዳን መልዕክት ልከዋል። ቅዱስነታቸው በመልዕክታቸው “በዓሉ አገሪቱ በእግዚአብሔር ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
አማራ ክልል የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ዝቅተኛ ነው ተባለ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2017በአማራ ክልል ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር አሁንም በጣም ዝቅተኛ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል ። ለመማር የተመዘገቡትም ቢሆን በቂ የመማሪያ መጽሓፍት ማግኘት እንዳልቻሉ መምህራንና ተማሪዎች አመልክተዋል ። የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም 7 ሚሊዮን ተማሪዎችን መዘገቦ ለማስተማር አቅዶ የነበረ ቢሆንም የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን እንደማይበልጥ መስከርም ወር አጋማሽ ላይ ገ...
year=2024/part-01317.parquet/81578
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-05", "description": "በአማራ ክልል ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር አሁንም በጣም ዝቅተኛ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል ። ለመማር የተመዘገቡትም ቢሆን በቂ የመማሪያ መጽሓፍት ማግኘት እንዳልቻሉ መምህራንና ተማሪዎች አመልክተዋል ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/ou...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአይነቱ የመጀመርያ የሆነ አዉሮፕላን ተረከበ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2017የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለውን ኤይርባስ A350-1000 የተሰኘውን አዲስ አውሮፕላን ተረክቧል፡፡ አየር መንገዱ በፈረንሳይ ቱሉስ በተከናወነው ስነስርዓት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ኩባንያ የተረከበውን የመጀመሪያውን አውሮፕላን ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለማቀፍ አየር ፣ማረፊያ አስተዋውቋል፡፡ አቪየሽን ሳንስ ፊሮንተርስ ከኤርባስ ጋር በመሆን ለኢትዮጵያ አየርመንገዶች...
year=2024/part-01317.parquet/81627
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-05", "description": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለውን ኤይርባስ A350-1000 የተሰኘውን አዲስ አውሮፕላን ተረክቧል፡፡ አየር መንገዱ በፈረንሳይ ቱሉስ በተከናወነው ስነስርዓት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ኩባንያ የተረከበውን የመጀመሪያውን አውሮፕላን ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለማቀፍ አየር ፣ማረፊያ አስተዋውቋል፡፡", "dup...
የወባ ወረርሽኝ ኢትዮጵያ ውስጥ ተስፋፍቷል ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2017ወቅታዊው የወባ ወረርሽኝ ይዞታ ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የወባ ወረርሽኝ እየተባባሰ የብርካቶችንም ሕይወት እየቀጠፈ እንደሚገኝ ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚደርሱን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ባሳለፍነው ሳምንት ሐሙስ ዕለት የዓለም የጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው ዘገባም ሀገሪቱ ባለፉት ሰባት ዓመታት ከከፋ የወባ ወረርሽኝ ጋር እየታገለች መሆኗን አመልክቷል። የድርጅቱ መረጃ እንደሚያመለክተው ካለፈው ዓመት ጥር ወር አንስቶ እስከ...
year=2024/part-01317.parquet/81677
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-05", "description": "ኢትዮጵያ ውስጥ የወባ ወረርሽኝ መባባሱ እየተነገረ ነው። በተለይ ካለፈው ዓመት ጥር እስከዘንድሮው ጥቅምት ወር ድረስ ከሰባት ሚሊየን በላይ ሕዝብ በወባ መያዙን የዓለም የጤና ድርጅት ባለፈው ሳምንት ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል። ለምን?", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS...
የዩኤስ ምርጫ ለአውሮጳውያን አንደምታው፦ ቃለ መጠይቅ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2017ማስታወቂያ የዩናይትድ ስቴትስ አገር አቀፍ ምርጫ ዛሬ እየተከናወነ ነው ። የቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕን አለያም ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሐሪስን የወደፊቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት አድርጎ ለመምረጥ አሜሪካኖች ድምፅ እየሰጡ ነው። ይህን የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ አውሮጳውያን እንዲህ በከፍተኛ ትኩረት የሚከታተሉት ለምን ይሆን? ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ ያነጋገርሁት የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤን ጥያቄ...
year=2024/part-01317.parquet/81729
{ "author": "ገበያው ንጉሴ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-05", "description": "የቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕን አለያም ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሐሪስን የወደፊቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት አድርጎ ለመምረጥ አሜሪካኖች ድምፅ እየሰጡ ነው ። ይህን የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ አውሮጳውያን እንዲህ በከፍተኛ ትኩረት የሚከታተሉት ለምን ይሆን?", "duplicate_count": 0, "file_path": "/...
የ 2024 ን የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ማን ያሸንፍ ይሆን? ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2017በዩናይትድ ስቴትስ አገር አቀፍ ምርጫ ዛሬ ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሐሪስ አንገት ለአንገት ተያይዘዋል ። ምርጫውን በተመለከተ ከዩናይትድ ስቴትስዋሽንግተን ዲሲ እና ከአትላንታ የቀጥታ ሥርጭት ቃለ መጠይቆች አድርገናል ። በቀጥታ የምናመራው ወደ ዋንሽንግተን ዲሲ ነው ። የዋሽንግተን ወኪላችን አበበ ፈለቀ እንዳለው ከሆነ፦ ምርጫው ካማላ ሐሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ነው ። የአትላንታ ወኪላ...
year=2024/part-01317.parquet/81780
{ "author": "ማንተጋፍቶት ስለሺ ሥዩም Mantegaftot Sileshi", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-05", "description": "ማን ያሸንፍ ይሆን? በዩናይትድ ስቴትስ አገር አቀፍ ምርጫ ዛሬ ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሐሪስ አንገት ለአንገት ተያይዘዋል ። ምርጫውን በተመለከተ ከዩናይትድ ስቴትስዋሽንግተን ዲሲ እና ከአትላንታ የቀጥታ ሥርጭት ቃለ መጠይቆች አድርገናል ።", "duplicate_count": 0, "fi...
ኣብ ከተማ ዔርቢል ዝርከብ ካቶሊካዊ መንበረ ጥበብ ካብ ዳዒሽ ንዝደሓኑ ሰባት ሓይሊ ይህብ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ኣብ 2014 ዓ.ም. እስላማዊ መንግስቲ - ዳዒሽ ኣብ ሰሜናዊ ዒራቕ ሰፊሕ ከባቢታት ኣብ ዝተቆጻጸረሉ እዋን እቲ ወራር ብፍላይ ድማ ከም ክርስትያን፣ ያዚዲ፣ ቱርክሜንን ሻባክን ኣብ ዝኣመሰሉ ህዳጣን ክፍሊ ሕብረተሰብ ጃምላዊ ምዝንባል ከም ዘስዓበን ብዙሓት ካብዞም ስደተይናታት ናብ ዞባ ኩርዳውያን ሰሜናዊ ምብራቕ ዒራቕ ከም ዝሃደሙ ካህን ናይቲ ኣብቲ ከባቢ ዝርከብ ከለዳዊ ካቶሊካ...
year=2024/part-01356.parquet/5763
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-14", "description": "ኣብ 2015 ዓ.ም. ኣብ ሰሜናዊ ዒራቕ ኣብ ዞባ ኩርዲስታን ከተማ ኤርቢል ዝተመስረተ ካቶሊካዊ መንበረ ጥበብ ነቶም ኣብ ትሕቲ ዳዒሽ ዝተሳቐዩ ህዳጣን ክፍሊ ሕብረተሰብ ዒራቓውያን ትምህርቲ፡ ናጻ ናይ ትምህርቲ ዕድልን ደገፍን ይህብ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/...
የኦሮሞ ህዝብ ሰቆቃ እንዲያበቃ መንግስት እና ኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በእርግጥ ፍላጎት አላቸውን? እሑድ፣ ኅዳር 15 2017በኦሮሚያ ክልል በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል የሚደረግ ግጭት እና ጦርነት መቀጠሉ የህዝቡን መከራ እና ሰቆቃ አባብሶታል። የጦርነቱ ገፈት ቀማሽ የሆነው ህዝብ ፤ ግድያ እና መፈናቀልን ጨምሮ ጦርነቱ ያደረሰበት ቀውስ እንዲያበቃ በአደባባይ ድምጹን አሰምቷል። በመንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል ከአንድም ሁለት ጊዜ ከሀገር ውች የተሞከረው የሰ...
year=2024/part-01396.parquet/36365
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-24", "description": "በኦሮሚያ ክልል በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል የሚደረግ ግጭት እና ጦርነት መቀጠሉ የህዝቡን መከራ እና ሰቆቃ አባብሶታል። የጦርነቱ ገፈት ቀማሽ የሆነው ህዝብ ፤ ግድያ እና መፈናቀልን ጨምሮ ጦርነቱ ያደረሰበት ቀውስ እንዲያበቃ በአደባባይ ድምጹን አሰምቷል።", "duplicate_count": 0, "file_pa...
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች 845.3 ቢሊዮን ብር ዕዳ ክፍያ በኢትዮጵያውያን ትከሻ ላይ ተጫነ? ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017ገንዘብ ሚኒስቴር 900 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለው የዕዳ ሠነድ በማውጣት የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዕዳ እንዲከፍል የሚፈቅድ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። በአዋጁ መሠረት ከሚወጣው የዕዳ ሠነድ ውስጥ 845 ቢሊዮን 316 ሚሊዮን 570 ሺሕ 114 ብር ዕዳ ለመክፈል የሚውል ነው። የተቀረው 54 ቢሊዮን 683 ሚሊዮን 429 ሺሕ 686 ብር የኢትዮጵ...
year=2024/part-01322.parquet/14068
{ "author": "Eshete Bekele", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "ገንዘብ ሚኒስቴር የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን 845.3 ቢሊዮን ብር የንግድ ባንክ ዕዳ ከነወለዱ ለመክፈል ተረክቧል። መንግሥት ንግድ ባንክን ለመታደግ በተከተለው አካሔድ ትምህርት እና ጤና የመሳሰሉ አገልግሎቶች ለመሥራት የሚያስፈልገውን ገንዘብ ለዕዳ ክፍያ ሊያውል አሊያም ገቢውን ለማሳደግ ተጨማሪ ግብር ሊያስከፍል እንደሚችል...
ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ 47ኛ ፕሬዝደንት ሆነው ተመረጡ ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ 47ኛ ፕሬዝደንት ሆነው ተመረጡ። ትራምፕ በዊዝኮዚን ግዛት በማሸነፋቸው ወደ ዋይት ሐውስ ለመመለስ የሚያስፈልጋቸውን 270 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምጾች አግኝተዋል። ትራምፕ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት እየጎረፈላቸው ይገኛል። የጀርመን መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ ለዶናልድ ትራምፕ "የእንኳን ደስ አለዎ" መልዕክት አስተላልፈው ሀገራቸው ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ባሻገር ለ...
year=2024/part-01322.parquet/14119
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "የሪፐብሊካን ፓርቲ ዕጩው ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አሸነፉ። ትራምፕ በዊዝኮዚን ግዛት በማሸነፋቸው ወደ ዋይት ሐውስ ለመመለስ የሚያስፈልጋቸውን 270 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምጾች አግኝተዋል። ትራምፕ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት እየጎረፈላቸው ይገኛል።", "duplicate_count": 0, ...
የሳይበር ጥቃት እና የዘንድሮው የአሜሪካ ምርጫ ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017 በጎርጎሪያኑ 2016 ዓ/ም እንደታየው በዘንድሮው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሳይበር ጥቃት ትልቅ ስጋት ሆኗል። ትናንት በጎርጎሪያኑ ህዳር 5 ቀን 2024 ዓ/ም የተጠናቀቀው እና ዶናልድ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ ያሸነፉበትን የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለመረበሽ ሩሲያ ፣ቻይና እና ኢራን የሳይበር ጥቃት መሰንዘራቸውን የአሜሪካ የመገናኛ ብዙሃን እና የመረጃ ደህንነት ተቋማት ገልፀዋል። ኒውዮርክ ታይምስ እና ዎል ስትሪት ጆርናል ያለ...
year=2024/part-01322.parquet/14182
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "ትናንት በጎርጎሪያኑ ህዳር 5 ቀን 2024 ዓ/ም የተጠናቀቀው እና ዶናልድ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ ያሸነፉበትን የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለመረበሽ ሩሲያ ፣ቻይና እና ኢራን የሳይበር ጥቃት መሰንዘራቸውን የአሜሪካ የመገናኛ ብዙሃን እና የመረጃ ደህንነት ተቋማት ገልፀዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/...
ፖለቲካሰሜን አሜሪካ አሜሪካ ፕሬዝደንታዊ የምርጫ ውጤት ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017ማስታወቂያ ዶናልድ ትራምፕ በርካታ ከባድ ክሶች ቀርበውባቸው፤ በ34 ክሶች ጥፋተኛ በመባላቸው የምርጫ ድላቸውን ታሪካዊ አድርጎታል። በአሜሪካ ታሪክ በወንጀል ክሶች ጥፋተኛ የተባለ ፕሬዝደንት ሆኖ በዓለም ወሳኝ የሆነውን ሥልጣን ሲይዝ የመጀመሪያው ዶናልድ ትራምፕ ናቸው። አነጋጋሪ የውጪ ፖሊሲያቸውን ጨምሮ በሀገር ውስጥም እንዲሁ ወግ አጥባቂ አቋማቸው ተፎካካሪያቸውን በከፍተኛ የድምፅ ልዩነት ለማሸነፍ ያስችላቸዋል ብሎ የገመተ...
year=2024/part-01322.parquet/14231
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "የዩናይትድ ስቴትስ ሕዝብ የሀገሪቱን 47ኛ ፕሬዝደንት ወሳኝ በሆነው ድምፁ መርጧል። እንደ የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ የፍጻሜ ፉክክር የብዙዎችን ቀልብ በሳበው የአሜሪካ ምርጫ ከዚህ ቀደም ዋይትሀውስን ለአራት ዓመታት የሚያውቁት ቱጃሩ ዶናልድ ትራምፕ ለቀጣይ አራት ዓመታት ሊኖሩበት ከደጃፉ ቆመዋል።", "duplicate_count": 0, "fi...
የአሜሪካ ምርጫ ውጤት እና የአውሮጳ ምላሽ ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017 የአውሮጳ ሕብረት አባል ሃገራትም እንዲሁ በየበኩላቸው ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ለመሥራት ዝግጁነታቸውን እየገለጹ ነው። ሮይተርስ እንደውም ከቀትር በፊት ባስተላለፈው ዜናው «ትራምፕ አሸንፌያለሁ ስላሉ፤ የዓለም ሃገራት መሪዎች እንኳን ደስ ያልዎት ለማለት እየተጣደፉ ነው» ሲል የመንግሥታቱን የደስታ መልእክት ወርፏል። እስካሁን በይፋ ከታዩ የእንኳን ደስ ያልዎት መልእክቶች፤ ከአውሮጳ የጀርመን፤ የፈረንሳይ፤ የጣሊያን፤ የስፔን፤ የኔዘርላ...
year=2024/part-01322.parquet/14262
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "ትናንት የተካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ለተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ ያልዎት መልእክታቸውን በመላክ ላይ ናቸው።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_work/sub...
የአሜሪካ የምርጫ ውጤት እና የፕሪቶሪያው ስምምነት ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017ማስታወቂያ በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ያሸነፉት መሪ የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት በምሉእነት እንዲተገበር እንዲሠሩ እንደሚጠብቁ ለዶቼ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች አመለከቱ። ፕሪቶሪያ ደቡብ አፍሪቃ ላይ የሰሜኑን ጦርነት ለማስቆም በኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት መካከል ከተደረሰው የሰላም ስምምነት ጀርባ እንዳለች ሀገርና ሌሎች ጉዳዮችን በመጥቀስ፥ በርካቶች በትግራይ ክልል የአሜሪካንን ምርጫና...
year=2024/part-01322.parquet/14296
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ያሸነፉት መሪ የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት በምሉእነት እንዲተገበር እንዲሠሩ እንደሚጠብቁ ለዶቼ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች አመለከቱ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_work/...
ኔታንያሁ፣ ማክሮ እና ዐቢይ "የእንኳን ደስ አለዎ" መልዕክት ለዶናልድ ትራምፕ አስተላለፉ ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2017የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ እና የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኤማኑዌል ማክሮ የአሜሪካ 47ኛ ፕሬዝደንት ሆነው ለመመረጥ ለተቃረቡት ዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ። የአሜሪካው ወግ አጥባቂ የቴሌቭዥን ጣቢያ ፎክስ ኒውስ ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ጥቅምት 26 ቀን 2017 በተካሔደው ምርጫ የዴሞክራቲክ ዕጩዋን ም...
year=2024/part-01322.parquet/14349
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-06", "description": "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ እና የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኤማኑዌል ማክሮ የአሜሪካ 47ኛ ፕሬዝደንት ሆነው ለመመረጥ ለተቃረቡት ዶናልድ ትራምፕ \"የእንኳን ደስ አለዎ\" መልዕክት አስተላለፉ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/project...
«ሁልጊዜ ፊቴን ወደ ኢትዮጵያ አዙሬ ነዉ የምተኛዉ ፤ ትናፍቀኛለች» ጋዜጠኛ ዜናነህ መኮንን ሐሙስ፣ ኅዳር 5 2017« «አንደኛ ዜናነህን ዜና-ነህ ያሰኘዉ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እና የኢትዮጵያ ሬድዮ ነዉ። በተለይ እንደኛ አይነት ሞያ ያለዉ ሰዉ፤ ከኢትዮጵያ ወጥቶ፤ ካለ ኢትዮጵያ ማኅበረሰብ መኖር ማለት አሳ ከባህር ወጥቶ እንደመኖር ማለት ነዉ። ኢትዮጵያ ትናፍቀኛለች፤ ፊቴን አዙሬ የምተኛዉም ወደ ኢትዮጵያ ነዉ። 24 ሰዓት ነዉ፤ ስለኢትዮጵያ ጉዳይ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የምከታተለዉ። ይህ ማለት ፖለቲ...
year=2024/part-01357.parquet/13871
{ "author": "አዜብ ታደሰ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-14", "description": "«አንደኛ ዜናነህን ዜና-ነህ ያሰኘዉ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እና የኢትዮጵያ ሬድዮ ነዉ። በተለይ እንደኛ አይነት ሞያ ያለዉ ሰዉ፤ ከኢትዮጵያ ወጥቶ፤ ካለ ኢትዮጵያ ማኅበረሰብ መኖር ማለት አሳ ከባህር ወጥቶ እንደመኖር ማለት ነዉ። ኢትዮጵያ ትናፍቀኛለች፤ ፊቴን አዙሬ የምተኛዉም ወደ ኢትዮጵያ ነዉ። ለኢትዮጵያ ፍቅር አለኝ»", "dupli...
በአሙሩ ወረዳ የታሰሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ባለፉት ሰባት ወራት ፍርድ ቤት አልቀረቡም ሐሙስ፣ ኅዳር 5 2017በአሙሩ ወረዳ የታሰሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ባለፉት ሰባት ወራት ፍርድ ቤት አልቀረቡም ከሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም አንስቶ በሆሮ ጉደሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ የታሰሩ ከ100 በላይ ሰዎች እስካሁን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውን የታሳሪ በተሰቦች ተናገሩ፡፡ በአሙሩ ወረዳ ኦቦራ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩ እነዚህ ሰዎች ልጆቻቹ በአካባቢው ከሚንቀሳቀሱ ታጠቂዎች ጋር ተቀላቅለዋል ተብለው መታሰራቸውን ያነጋገር...
year=2024/part-01357.parquet/13900
{ "author": "ነጋሳ ደሳለኝ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-14", "description": "ከሰባት ወራት በላይ በሆሮ ጉደሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ የታሰሩ ከ100 በላይ ሰዎች እስካሁን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸው ተሰማ። በአሙሩ ወረዳ ኦቦራ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩ እነዚህ ሰዎች ልጆቻቹ በአካባቢው ከሚንቀሳቀሱ ታጠቂዎች ጋር ተቀላቅለዋል ተብለው መታሰራቸውን ያነጋገርናቸው የታሳሪ በተሰቦች ለDW ተናግረዋል፡፡", "dup...
የኦሮሚያ ጸጥታ ይዞታ፤ የንጹሃን ጥቃት ሐሙስ፣ ኅዳር 5 2017የኦሮሚያ ጸጥታ ይዞታ፤ የንጹሃን ጥቃት እና የሰላም ፍላጎት ጩኸት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ድሮንን ጨምሮ በሚጣሉ ከባባድ መሳሪያዎች ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች አመለከቱ፡፡ አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ የአከባቢው ነዋሪዎች በተለይም ሰኞ እለት በተጣለው ጥቃት ንጹሃን መጎዳታቸውን ገልጸዋል፡፡ በሌላ በኩል ዛሬ ኦሮሚያ ውስጥ በተለያዩ ዞኖች እና ከተሞች ስለሰላም የሚጣሩ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡ አስተያየታቸውን...
year=2024/part-01357.parquet/13947
{ "author": "ሥዩም ጌቱ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-14", "description": "በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ድሮንን ጨምሮ በሚጣሉ ከባባድ መሳሪያዎች ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች አመለከቱ፡፡ የአከባቢው ነዋሪዎች በተለይም ሰኞ እለት በተጣለው ጥቃት ንጹሃን መጎዳታቸውን ገልጸዋል፡፡ በሌላ በኩል ዛሬ ኦሮሚያ ውስጥ በተለያዩ ዞኖች እና ከተሞች ስለሰላም የሚጣሩ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡", "d...
የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ውዝግብ ሐሙስ፣ ኅዳር 5 2017የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ውዝግብ አልሸባብ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሥጋት እንዳይሆን "በየትኛውም ሁኔታ አሸባሪ ቡድኑን የማዳከም ሥራ የሚቀጥል ይሆናል" ሲል ኢትዮጵያ መንግሥስት አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ሶማሊያ የኢትዮጵያ ሠራዊት በአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ ውጪ መሆኑን ባለፈው ሳምንት በይፋ ማስታወቋን በተመለከተ የኢትዮጵያን አቋም ሲጠየቁ ነው ይህንን ያሉት።...
year=2024/part-01357.parquet/13968
{ "author": "ሰለሞን ሙጬ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-14", "description": "አልሸባብ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሥጋት እንዳይሆን \"በየትኛውም ሁኔታ አሸባሪ ቡድኑን የማዳከም ሥራ የሚቀጥል ይሆናል\" ሲል ኢትዮጵያ መንግሥስት አስታወቀ። ኢትዮጵያና ሶማሊያ \"የማይነጣጠሉ ሕዝቦች እንደመሆናቸው ጊዜያዊ ችግሮችን የመባባስ ፍላጎት የለንም\" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለ...
ማሕደረ ዜና፣ ዕዉቅና የሌላት ሪፐብሊክ ዕዉቅ የፖለቲካ ሥርዓት ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017በቆዳ ሥፋት ከኢትዮጵያዉ የአማራ ክልል የምታንስ፣176 ሺሕ 120 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ግዛት የምታካልል ትንሽ ናት።ግን ታሪካዊ።ደሐ ናት።ግን ሥልታዊ።አንድም ሐገር እንደ መንግሥት አያዉቃትም።ግን የዓለም ሐያላን፣ የአረብ ሐብታሞች፣ የአፍሪቃ ብልጦችም ሲፈልጓት ይወዳጇቷል፤ ሥልታዊነቷን ይጠቀሙበታል።ሶማሊላንድ።በቅርቡ ባደረገችዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ደግሞ መቻቻል፣ሰጥቶ መቀበል፣የአሸናፊ-ተሸናፊዎችን ትዕግሥትና ብልሐትን ለ...
year=2024/part-01400.parquet/55233
{ "author": "ነጋሽ መሐመድ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "የያኔዉን የአየር ኃይል ኮሎኔል ሙሴ ቢሒ አብዲን የመሰሉ ዕዉቅ የጦር መኮንኖችን የሚያስተናብረዉ ተዋጊ ቡድን ሕዝብ አወያየ።ቡድኑና መሪዎቹ ኢትዮጵያን ጨምሮ የብዙዎቹ ሐገራት የቀድሞ አማፂ ኃይላት እንደሚያደርጉት የዉይይት፣ክርክሩን ሒደትን በጠመጃ አላፈኑም፤ እነሱን እንደሚመች አልጠመዘዙትምም ።በሕዝብ በጣሙን በጎሳ መሪዎችና በልሒቃን...
ሦስት የሲቪክ ድርጅቶች ታገዱ ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017ከተሰጣቸው ፈቃድ ውጪ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ በሰብአዊ መብት ጥበቃ ዙሪያ ይሠሩ የነበሩ ሦስት የሲቪክ ድርጅቶች ከሥራቸው ታገዱ። በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እግድ የተጣለባቸው ድርጅቶች የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ)፣ የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶች እና ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ ናቸው። ድርጅቶቹ ለመታገዳቸው "ከፖለቲካ ገለልተኛ መሆን ሲገባቸው፣ ከዓላማቸው ውጭ በመንቀሳቀስ የአገርን ጥቅም የሚጎዱ ተ...
year=2024/part-01400.parquet/55262
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "ከተሰጣቸው ፈቃድ ውጪ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ በሰብአዊ መብት ጥበቃ ዙሪያ ይሠሩ የነበሩ ሦስት የሲቪክ ድርጅቶች ከሥራቸው ታገዱ። በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እግድ የተጣለባቸው ድርጅቶች የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ)፣ የሕግ ባለሙያዎች ለሰብአዊ መብቶች እና ስብስብ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ ናቸው።", "...
በትግራይ ተባብሷል የተባለው የፖለቲካ ቀውስና የማዕድን ምዝበራ ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017ከአራት ወራት ባነሰ ግዜ ውስጥ 28 ኩንታል ወርቅ ከትግራይ ለፌደራል መንግስቱ ገቢ መደረጉን የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር አስታወቀ። ከዚህ ለጎን በክልሉ ሕገወጥ የማዕድናት ምዝበራ እና ኮንትሮባንድ መበራከቱም ተገልጿል። በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ ማብራሪያ የሰጡት የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ፥ በወርቅ ማዕድን ምዝበራ ውስጥ በርካቶች እጃቸውን ማስገባታቸውን ጠቁመዋል። በወቅታዊ የትግራይ ጉዳዮች...
year=2024/part-01400.parquet/55288
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "አቶ ጌታቸው ረዳ የክልሉ ፖለቲካዊ ቀውስ ወደ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ተናግረዋል። የተደራጀ ወንጀሎች ፖለቲካዊ አሻጥሮችና መንግስት ስራውን እንዳይከናውን የማደናቀፍ ተግባራት መባባሳቸውን ፥ በተለይም በትግራይ ሰሜን ምዕራብ ዞን እና ማእከላዊ ዞን የተወሰኑ አካባቢዎች ሕገወጥ የማዕድን ምዝበራ በተፈጥሮ ሀብት ላይ አደጋ የፈጠረ መሆኑ ገልፀዋል።",...
የመምህራን እሥር በኮሬ ዞን ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017የመምህራን እሥር በኮሬ ዞን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ በእሥር ላይ የሚገኙ ከ60 በላይ መምህራን በአስቸኳይ እንዲፈቱ የክልሉ መምህራን ማህበር ጠየቀ ፡፡ መምህራኑ ከባለፈው ረብዕ ጀምሮ በዞኑ ሳርማሌ ወረዳ ታሥረው የሚገኙት “ ደሞዛችን አለአግባብ ተቆርጦብናል “ በሚል ጥያቄ ካነሱ በኋላ ነው ፡፡ ደሞዛቸው በመቆረጡ ራሳቸውንና ቤተሰቦቻችን ለመመገብ መቸገራቸውን ለዶቼ ቬለ የተናገሩ አንድ የወረዳው መምህር “ አቅም በማጣታችን የተነሳ አይደለም ቆመን ...
year=2024/part-01400.parquet/55324
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ መምህራን አለ አግባብ ተቆርጦብናል ያሉት ደሞዛቸው እንዲመለስ ጥያቄ ማቅረባቸውን ናግረዋል። እሳቸውና ባለቤታቸው በመምህርነት ሙያ ውስጥ እንደሚገኙ የጠቀሱትና የወረዳው ነዋሪ ብዙነሽ ሸመሮ “ ከባለፈው ነሐሴ ጀምሮ በማያውቁት ሁኔታ ከደሞዛቸው 25 በመቶ ያህል እየተቆረጠ ይገኛል “ ብለዋል ፡፡", ...
የኅዳር 16 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017ሊቨርፑል ተቀናቃኞቹ ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናልን ወደ ኋላ ትቶ በመሪነቱ እየገሰገሰ ነው ። ከማንቸስተር ሲቲ በ8 ከሌላኛው ዋነኛ ተፎካካሪው አርሰናል ደግሞ በ9 ነጥብ ርቋል ። ነገ እና ከነገ በስተያ 18 የሻምፒዮንስ ሊግ እንዲሁም ሐሙስ ሌላ 18 የአውሮጳ ሊግ ግጥሚያዎች ይኖራሉ ። የሪያል ማድሪዱ ወሳኝ ተጨዋች ቪንሺየስ ጁኒዬር እና አንዳንድ ተጨዋቾች በጉዳት አይሰለፉም ተብሏል ። ሆላንዳዊው የፎርሙላ አንድ የመኪና ሽቅድምድም...
year=2024/part-01400.parquet/55368
{ "author": "ማንተጋፍቶት ስለሺ ሥዩም Mantegaftot Sileshi", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "ሊቨርፑል ተቀናቃኞቹ ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናልን ወደ ኋላ ትቶ በመሪነቱ እየገሰገሰ ነው ። ከማንቸስተር ሲቲ በ8 ከሌላኛው ዋነኛ ተፎካካሪው አርሰናል ደግሞ በ9 ነጥብ ርቋል ። ነገ እና ከነገ በስተያ 18 የሻምፒዮንስ ሊግ እንዲሁም ሐሙስ ሌላ 18 የአውሮጳ ሊግ ግጥሚያዎች ይኖራሉ ።", ...
የኦፌኮ እና ኢዜማ መግለጫዎች ሰኞ፣ ኅዳር 16 2017ኦሮሚያ ክልልን ጨምሮ በአገሪቱ አላባራ ያለው የፀጥታ መደፍረሶች እልባት እንዲያገኙ ነፍጥ አስቀምጦ መወያየት እንደሚያስፈልግ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች በተናጥል ባወጡት መግለጫ ጠየቁ፡፡መግለጫውን ካወጡት የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በተዋረድ መጣ ያለው የመንግስታት ከዴሞክራሲ ጋር መቃረን ዋናው ምክንያት ነው ሲል፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በፊናው የዘውግ ፖለቲካ ለእልቅቶች ትልቁ ምክንያት ነው ብሏል...
year=2024/part-01400.parquet/55410
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-25", "description": "ኦፌኮ “አንዱ ሌላዉን ሰበብ በማድረግ” ንጹሓን ዜጎች ላይ እየተፈራረቁ ጉዳት ያስከትላሉ በማለት “የሕዝብን ደም በከንቱ ማፍሰስ በአስቸኳይ መቆም ይኖርበታል” ሲል አሳስቧል፡፡ ኢዜማ “ ማንነትን መሰረት አድርገው በስፋት የተፈጸሙ ለአዕምሮ የሚክብዱ” ያሏቸው በደሎች የኢትዮጵያውያን መልካም እሴትን ለመሸርሸር ሆን ተብለው የተፈጸሙ ናቸው ብሏል፡፡"...
ር. ሊ. ጳ.፦ ክንጽሊ ኸለና መንፈስ ቅዱስ ይሕግዘና ኣብ ተወልደ መብራህቱ - ሃገረ ቫቲካን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ነቶም ኣብ ሰሙናዊ ናይ ዕለተ ረቡዕ ሓፈሻዊ ኣስተምህሮ ትምህርተ ክርስቶስ ንምስታፍ ኣብ ቅርዓት ቅዱስ ጴጥሮስ እተረኽቡ ምእማናን ኣብ ዝለገሱሎም ኣስተምህሮ፦ "ክርስትያናዊ ጸሎት ከምቲ ሓደ ሰብ ኣብ ሓደ ጫፍ ተሌፎን ንኣምላኽ በቲ ኻልእ ጫፍ ዘዘራርቦ ኣይኰነን፣ ኣይፋሉን! ኣባና ዝጽሊ ኣምላኽ ኢዩ! ብኣምላኽ ኣቢልና ኢና ናብ ኣምላኽ ንጽሊ" በሉ። ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ብዛዕባ መን...
year=2024/part-01324.parquet/81924
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ኣብቲ ኣብ ቅርዓት ቅዱስ ጴጥሮስ ዘካየድዎ ሰሙናዊ ናይ ዕለተ ረቡዕ ሓፈሻዊ ኣስተምህሮ ትምህርተ ክርስቶስ ነቲ ብዛዕባ መንፈስ ቅዱስ ዝገብርዎ ዘለዉ ኣስተምህሮ ብምቕጻል መንፈስ ቅዱስ ኣብ ጸሎትና ብኸመይ ...", "duplicate_count": 0, "file_pat...
ር.ሊ.ጳ. ኣብ መንበረ ጥበብ ግሪጎርያን፦ ምሁራት 'ለመንቲ ፍልጠር' ኪዀኑ ኣለዎም ኣባ ተወልደ መብራህቱ - ሃገረ ቫቲካን ኣብ መጀመርታ ናይዚ ዓመት ትምህርቲ እዚ እቲ ኣብ መበል 16 ክፍለ ዘመን ብቅዱስ ኢግናጽዮስ እተመስረተ ጳጳሳዊ መንበረ ጥበብ ግረጎሪአን ዝስመ ውሩይ ናይ ኢየሱሳውያን መንበረ ጥበብ ምስቲ ኣብ ጥቓኡ ዝርከብ ጳጳሳዊ ተቕዋም ቅዱስ መጽሓፍን ጳጳሳዊ ተቕዋም ምብራቓውያን ተጠርነፈ ይርከብ ኣሎ ። ትማሊ ሰሉስ ዕለት 5 ሕዳር ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ናብቲ ከም ብሓድሽ ዳግመ ውደባ...
year=2024/part-01324.parquet/81963
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ነቲ ኻብ መበል 16 ክፍለ ዘመን ኣትሒዙ እተሃንጸ ኣብ ቀረባ እዋን ዳግመ ውዳበ ዝገብረ ጳጳሳዊ መንበረ ጥበብ ግሪጎርያን በጺሖም፣ ብዛዕባ እቲ ሎሚ ኣብ ዓለም ዘለዎ ተልእኾ ድማ ኣስተንተኑ ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/...
ር. ሊ. ጳ. ፦ ዳግመ ምኽፋት ካቴድራል ኖተር ዳም ካብ ጐይታ ዝኾነ ትንቢታዊ ምልክት ኣባ ተወልደ መብራህቱ - ሃገረ ቫቲካን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ናብ ፈረንሳውያን ጳጳሳት ኣብ ዝለኣክዋ መልእኽቲ "ኣብ ፈረንሳ እትርከብ ቤተ-ክርስትያን ካብ ጐይታ ሓያልን ትንቢታዊ ምልክት ከተለሊ ተጸዊዓ ኣላ፣ እዚ ድማ ኣብ ፓሪስ ንኣምልኾ ተባሂሉ ካቴድራል ኖተር ዳም ከም ብሓድሽ ምኽፋቱ እዩ" ክብሉ ጸሓፉሎም። ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኣብቲ ኣብ ክንዲ ዋና ጸሓፊ ቅድስቲ መንበር ብፁዕ ካርዲናል ፓሮሊን ዝለኣኽዎ ...
year=2024/part-01324.parquet/82002
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ ነቲ ኣብ ክንዲ ዋና ጸሓፊ ቅድስቲ መንበር ብፁዕ ካርዲናል ፔትሮ ፓሮሊን ናብ ፈረንሳውያን ጳጳሳት ኣብ ዘመሓላለፍዎ መልእኽቲ፣ ማእሰር ንምድልዳልን ኣብ ክርስቶስ ሓድነት መንፈስ ንምድልዳልን ተስፋ ብምግባር ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
ኣቡን ቲገ ቤተ-ክርስትያን ኣተሓሳስባ ደቀባትን ሲኖዳውነትን ክትቅበል ጸቂዖም ኣባ ተወልደ መብራህቱ - ሃገረ ቫቲካን ጸሓፊ ላዕለዋይ ቤትጽሕፈት ባህልን ትምህርትን ቅድስቲ መንበር ዝዀኑ ብፁዕ ኣቡን ፖል ቲገ ማሕበረሰብ ደቀባት "ነቲ እዋናዊ ዝዀነ ቋንቋ ኣከባብያዊ ኽትዕ" ክጥቀሙሉ ኣይክእሉን ይኾኑ፣ ኰይኑ ግና ቤተ-ክርስትያን "ንኣረኣእያኦም ክትሰምዕን ከምኡ ውን ሰምዓ ድምጺ ክትኮኖም" ኣገዳሲ ምዃኑ ገሊጾም። ኣቡን ቲገ ኣብቲ ብዕለት 11 ሕዳር ኣብ ነፓል ብሓደ ኣብ እምነት እተመስረተ ጉጅለ እተወደበ ...
year=2024/part-01358.parquet/68453
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "ጸሓፊ ናይ ቅድስቲ መንበር ብዛዕባ ጉዳያት ባህልን ትምህርትን ዝሓሊ ላዕለዋይ ቤትጽሕፈር ብፁዕ ኣቡን ፖል ቲገ ብዛዕባ ኣገዳስነት ሲኖዳውነትን ምምልላእ ፍልጠት ደቀባትን ኣብ ኣከባቢያውን ማሕበራውይን ጉዳያት ቤተ-ክርስትያን ዘለዋ ...", "duplicate_count": 0, "file_path": ...
ቅድስቲ መንበር ፦ ኣባላት ውድብ ሕቡራት ሃገራት ሰላም ንምምላስ ክጽመዱ ኣለዎም ኣባ ተውልደ መብራህቱ - ሃገረ ቭቲካን ቐዋሚ ተዓዛቢ ቅድስቲ መንበር ኣብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ንሓፈሻዊ ባይቶ ው. ሕ. ሃ. ኣብ ዘስምዕዎ መደረ ኣባል ሃገራት ናብ ምርግጋእን ውሑስ ሕብረተሰብን ዘምርሕ መንገዲ ሰላም ክሃንጹ ተላብዮም። ሊቀ - ጳጳሳት ካቺያ ኣብቲ ኣብ ንመበል 79 ግዜ ዝተኻይደ ሓፈሻዊ ባይቶ ኮሚቴታት ብዛዕባ ዅሉ መዳያት ንጥፈታት ሰላም እተገብረ ሰፊሕ ውጥናት ኣብ ዘቕረብዎ መደረ ንመሳኪን ህዝቢ ምዕቋብን...
year=2024/part-01358.parquet/68544
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "እቶም ናይ ቅድስቲ መንበር ቀዋሚ ተዓዛቢ ኣብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ዝዀኑ ብፁዕ ሊቀ-ጳጳሳት ጋብሪየለ ካቺያ ኣብ ዘቕረብዎ መደረ ኣባላት ው. ሕ. ሃ. ኣብቲ እናገደደ ዝኸይድ ዘሎ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ንኣከባብያዊ ቕልውላውን ንምጥሓስ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
ቅድስቲ መንበር ናብ ኮፕ29፦ ዘይምግዳስ ንምጕዳል ፍትሒ ምትሕብባር እዩ ኣባ ተወልደ መብራህቱ - ሃገረ ቫቲካንሎ ብፁዕ ካርዲናል ፒትሮ ፓሮሊን ኣብቲ ኣብ ባኩ ኣዘርባጃን ኣብ ዝካየድ ዘሎ ዓለም ላእኻዊ ዋዕላ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ንቅዱስ ቤተ-ክርስትያን ወኪሎም ከምዚ ብምባል ተዛረቡ - "እቲ ኽንረኽቦ እንኽእል ስነ-ፍልጠታዊ ሓበሬታ ተወሳኺ ምድንጓይ ኣየፍቅድን ኢዩ፣ ምዕቃብ ተፈጥሮ ሓደ ኻብቲ ኣብዚ ግዜና ዘሎ ኣዝዩ ህጹጽ ጕዳያት ምዃኑ ንጹር ኢዩ፣ ምስ ምዕቃብ ሰላም ኣጸቢቑ ኸም ዝተኣሳሰር ድማ ክንግ...
year=2024/part-01358.parquet/68575
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "ብፁዕ ካርዲናል ፒትሮ ፓሮሊን ዋና ጸሓፊ ቅድስቲ መንበር ኣብ ክንዲ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮን ቅድስቲ መንበርን ናብ ዓለምለኻዊ ዋዕላ ንምኽልኻል ምዝባዕ ኣከባቢያዊ ኩነታት ኣየር ኮፕ29 ኣብ ዘመሓላለፍዎ መደረ ንኣከባብያዊ ዕቝባ ...", "duplicate_count": 0, "file_pat...
በጀርመን የተባባሰው በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት ማክሰኞ፣ ኅዳር 17 2017በጀርመን የተባባሰው በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት ጀርመን ውስጥ በተለያዩ መንገዶች በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች በሙሉ መባባሰቸውን መንግሥትን ጨምሮ በሴቶች ጉዳይ ላይ የሚሰሩ የተለያዩ ድርጅቶች አሳስበዋል። በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ላይ ያተኮረ መረጃ እንዳመለከተው በጀርመን አንድ ሴት በየሁለት ቀኑ በኑሮ አጋሯ ወይም በቀድሞ የኑሮ አጋሯ ትገደላለች። የፌደራል ጀርመን የወንጀል መርማሪ ፖሊስ ቢሮ...
year=2024/part-01404.parquet/72365
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-26", "description": "ጀርመን ውስጥ ሴት በመሆናቸው ብቻ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ግድያ ከሌላ የወንጀል ድርጊት የተለየ አይደለም። የዚህ ወንጀል ፈጻሚዎች በግድያ ነው የሚከሰሱት። በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ብቻ በየሳምንቱ አንዲት ሴት፣ ጾታን መሰረት ባደረገ ጥቃት ትገደላለች። በመላ ጀርመን ደግሞ በየ2 ቀኑ አንዲት ሴት በአጋሯ ወይም በቀድሞ አጋሯ ለሞት ትዳረጋለች።"...
የአሜሪካ ካቶሊክ ጳጳሳት ለአንድነት እና አዲስ ለተመረጡት መሪዎች ጸሎት አቀረቡ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን አሜሪካውያን ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በወጡበት ማግሥት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቲሞቲ ብሮሊዮ ጳጳሳቱ ለተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በብሔራዊ፣ በክልል እና በአከባቢ ደረጃ ሕዝቡን ወክለው ለተመረጡት አባላት በሙሉ ጸሎት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቲሞቲ ብሮሊዮ ከቫቲካን የዜና አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፥ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ከየትኛውም የፖለቲካ ...
year=2024/part-01325.parquet/50497
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "የአሜሪካ የዜና አውታሮች ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን እንደሚያሸንፉ በመግለጽ ላይ በነበሩበት ወቅት ከቫቲካን የዜና አገልግሎት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአገሪቱ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ ፕሬዚዳንት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቲሞቲ ብሮሊዮ፥ ጉባኤው ...", "duplicate_count": 0, "file_p...
በአገልግሎት ትምህርት ላይ የሚወያይ ሲምፖዚዬም በሮም እየተካሄደ እንደሚገኝ ተነገረ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን ከመላው ዓለም የተወጣጡ እና በካቶሊክ ከፍተኛ ትምህርት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ የሚመክሩ ምሁራን ከጥቅምት 28/2017 ዓ. ም. ጀምሮ ለሁለት ቀናት ሮም በሚገኝ “LUMSA” ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ስብሰባ መጀመራቸው ታውቋል። ‘Uniservitate’ (ዩኒሴርቪታቴ) በመባል የሚታወቀው እና በካቶሊክ ከፍተኛ ትምህርት ውስጥ የአገልግሎት ትምህርትን ለማስፋፋት ዓላማ ያለው መርሃ ግ...
year=2024/part-01325.parquet/87009
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "የካቶሊክ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የአገልግሎት ትምህርትን የሚያበረታታ የሁለት ቀን ሲምፖዚዬም በሮም እየተካሄደ እንደሚገኝ የቫቲካን ዜና አገልግሎት ከአስተባባሪዋን ዋቢ በማድረግ አስታውቋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_...
ከፍተኛ የአየር ንብረት ለውጥ የስደተኞችን ችግር እያባባሰ ነው ተባለ አቅራቢ ዘላለም ኃይሉ ፥ አዲስ አበባ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ ኤጀንሲዎች በአዘርባጃን አገር ባኩ ከተማ ከሚካሄደው ኮፕ 29 (COP29) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ጋር በመተባበር ባወጡት ሪፖርት ጦርነቶችን እና የተለያዩ የሃይማኖት እንዲሁም የፖለቲካ ጥቃቶችን ሸሽተው ለመሰደድ የተገደዱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ራሳቸውን የሚያገኙት ምንም ማምለጫ በሌለበት እና በአስከፊው በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በጣም በተጎዱ አከባቢዎች መሆኑን አስጠን...
year=2024/part-01359.parquet/30138
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ጉባኤ ወይም ኮፕ29 የአየር ንብረት ለውጥ ቀውስን ለማስወገድ ከመላው ዓለም የተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች በተገኙበት በአዘርባጃን አገር ባኩ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዚህ ...", "duplicate_count": 0, "file_path":...
ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ የሚደረገው ጦርነት እንዲቆም ጠየቀች የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በጋዛ ሰብአዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዲደርስ የተኩስ አቁም ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። አቅራቢ ዘላለም ኃይሉ ፥ አዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በጋዛ እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም የጠየቁት ሰብአዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዲደርስ መሆኑን ገልጸው፥ እስራኤል ያቀደቻቸውን ግቦች ስላሳካች ጦርነቱ አሁን ማብቃት እንዳለበት አክለው ተናግረ...
year=2024/part-01359.parquet/30172
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በጋዛ ሰብአዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዲደርስ የተኩስ አቁም ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_work/sub...
የኤርቢል ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ከእስላማዊ መንግሥት ግድያ የተረፉትን በማገዝ ላይ እንደሚገኝ ታውቋል የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን እስላማዊ መንግሥት እያለ ራሱን የሚጠራው ታጣቂ ቡድን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2014 ወደ ሰሜናዊ ኢራቅ በመዝለቅ ሰፊ ግዛቶችን በወረራ መያዙ ሲታወቅ፥ በተለይ ክርስቲያኖችን፣ ያዚዲ ጎሳዎችን፣ ቱርክመን እና ሻባክ ባሉ አናሳ ቡድኖች ላይ የጅምላ መፈናቀልን ማስከተሉ ይታወሳል። ከተፈናቃዮች አብዛኛዎቹ በሰሜን ምሥራቅ ኢራቅ ወደሚገኘው የኩርድ ክልል የተሰደዱ ሲሆ...
year=2024/part-01359.parquet/66236
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "በሰሜን ኢራቅ ራስ ገዝ ግዛት ኩርዲስታን ዋና ከተማ ኤርቢል የሚገኝ እና እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2015 የተቋቋመው ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ በእስላማዊ መንግሥት ታጣቂ ጥቃት ለደረሰበት አናሳ ቡድን ስልጠና፣ የነጻ ትምህርት ዕድል እና ድጋፍ ...", "duplicate_count": 0, "file_path"...
ቅድስት መንበር፥ ግዴለሽነት ፍትሕን ከማጓደል ተግባራት አንዱ መሆኑን ገለጸች የዚህ ዝግጅት አራቢ ዮሐንስ መኮንን-ቫቲካን የቅድስት መንበር ዋና ጸሐፊ ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ከኅዳር 2-13/2017 ዓ. ም. በመካሄድ ላይ በሚገኘው 29ኛ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ባደረጉት ንግግር፥ “በእኛ ዘንድ ያለው ሳይንሳዊ መረጃ ተጨማሪ መዘግየትን የማይፈቅድ እና ፍጥረትን ከጉዳት መጠበቅ በጊዜያችን ካሉት አንገብጋቢ ጉዳዮች አንዱ እንደሆነ ግልጽ ያደርጋል” ካሉ በኋላ፥ “ይህም ሰላምን ከ...
year=2024/part-01359.parquet/66307
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-13", "description": "በአዘርባጃን ባኩ ከተማ በመካሄድ ላይ ባለው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 29ኛ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስን እና ቅድስት መንበርን በመወከል የተገኙት ብፁዕ ካርዲናል ፒዬትሮ ፓሮሊን አስቸኳይ የአየር ...", "duplicate_count": 0, "file_p...
የተባበሩት መንግሥታት አባል አገራት ሰላምን ወደነበረበት ለመመለስ መትጋት አለባቸው ተባለ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን የቅድስት መንበር ቋሚ ታዛቢ ሊቀ ጳጳስ ገብርኤል ካቻ ኅዳር 4/2017 ዓ. ም. በኒውዮርክ በተካሄደው ጉባኤ ላይ ተገኝተው ለመንግሥታቱ ድርጅት አባል አገራት ተወካዮች ባደረጉት ንግግር፥ ግጭት በተከሰተባቸው ክልሎች ሰላም እንዲሰፍን መሥራት እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተው፥ አባል አገራት ወደ ተረጋጋ እና ደህንነታቸው የተጠበቀ ማኅበረሰብ የሚደርሱባቸውን መንገዶች እ...
year=2024/part-01359.parquet/66363
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-15", "description": "በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የቅድስት መንበር ቋሚ ታዛቢ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ገብርኤል ካቻ በኒውዮርክ በተካሄደው የአባል አገራት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output...
በሞንትጎመሪ ካውንቲ ምክር ቤትና የምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የጋራ አስተናጋጅነት የሚካሄድ የማህበረሰብ ግብአት ትርዒት ዲሴምበር 8 ቀን 2024 በሮክቪል MARYLAND, November 27 - For Immediate Release: Thursday, November 21, 2024 ከሞንትጎመሪ ካውንቲ ምክር ቤት እና የዋና ሥራ አስፈፃሚው ጽ/ቤት የአካባቢው አመራር አባላት የነዋሪዎችን ተሳትፎ ያበረታታሉ በአስቸኳይ የሚሠራጭ - ሰኞ ኖቬምበር 25, 2024 የሞንትጎመሪ ካውንቲ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አንድሩ ፍ...
year=2024/part-01405.parquet/74474
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-27", "description": "MARYLAND, November 27 - For Immediate Release: Thursday, November 21, 2024 ከሞንትጎመሪ ካውንቲ ምክር ቤት እና የዋና ሥራ አስፈፃሚው ጽ/ቤት የአካባቢው አመራር አባላት የነዋሪዎችን ተሳትፎ ያበረታታሉ በአስቸኳይ", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projec...
ኣብ ሮማ፥ ዓውደ መጽናዕቲ ኣገልግሎት - ሕንጸት ኣብ ካቶሊካዊ ስነ ትምህርቲ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን እቲ ዕለት 7 ሕዳር 2024 ዓ.ም. ካብ መላእ ዓለም ዝመጹ ወከልቲ ናይ ካቶሊክውያን መናብርተ ጥበብ ብዛዕባ መጻኢ ካቶሊካውያን መናብርተ ጥበብ ክመያየጡ ዘበገስዎ ዓውደ መጽናዕቲ ሮማ ኣብ ዝርከብ መንበረ ጥበብ ሉምሳ ኣብ ዘሎ ናይ ጉባኤ ኣዳራሽ ዝካየድ ዘሎ ሓምሻይ ሕታም ክኸውን እንከሎ፥ ናይ ተመሃሮን ዋና ኣመሓደርትን መምሃራንን ወከልቲ ዘሳትፍ ኮይኑ፡ ብፍላይ ብዛዕባ ኣገልግሎት ትምህርቲ...
year=2024/part-01326.parquet/26816
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-07", "description": "ምትሕብባር ካቶሊካውያን መናብርተ ጥበብ ዘዳለዎ ኣገልግሎት - ሕንጸት ኣብ ካቶሊካዊ ስነ ትምህርቲ ዘማእከለ ናይ ክልተ መዓልቲ ዓውደ ምጽናዕቲ ሮማ ኣብ ዝርከብ መንበረ ጥበብ ሉምሳ ክሳብ ዕለት 8 ሕዳር ክካየድ እዩ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/p...
ኢትዮጵያውያን በታይላንድ እና በማይናማር ለመስራት የሚከፍሉት ዋጋ ዓርብ፣ ኅዳር 6 2017ወይዘሮ ሀሊማ ኢትዮጵያ ነው ያሉት። ልጃቸው ለስራ በሚል ወደ ታይላድ ከሄደ አንድ ዓመት ከአንድ ወር አለፈው ይላሉ ። ከዩኒቨርሲቲ ተመርቆ እንደወጣ ስራ አግኝቶ ለሁለት ወራት ያህል በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥሮ እየሰራም ነበር። ይሁንና የተሻለ ስራ ያገኘ መስሎት ታይላንድ ሀገር ለመሄድ ወሰነ። «ስራው ኦንላይ ማርኬት ላይ ነው። በወር ከ 1000 - 1500 ዶላር ታገኛለህ። እንግሊዘኛ ከቻልክ እና ፓስፖርት ...
year=2024/part-01361.parquet/12313
{ "author": "ልደት አበበ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-15", "description": "ከዩኒቨርሲቲ የተመረቁ በርካታ ኢትዮጵያውያን ወደ ታይላንድ እና ማይናማር ስራ ፍለጋ ብለው ተሰደዋል፣ አሁንም እየተሰደዱ ይገኛሉ። ችግሩ እዛ ከደረሱ በኋላ ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው እንደሆነ ነው የተጎጂ ቤተሰቦች የነገሩን። የኢትዮጵያ መንግሥት ስለ ችግሩ ያውቃል፣ የተወሰኑ ኢትዮጵያውያንንም ማስመለስ መቻሉን ትናንት ሀሙስ አስታውቋል...
“እርዳታ ካገኘን 2 ዓመት ሆነን” በ2013 ከትግራይ የተፈናቀሉ ወገኖች ዓርብ፣ ኅዳር 6 2017በ2013 ዓ ም በህዝባዊ ወያን ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) እና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መካክል በነበረው ጦርነት ከትግራይ ክልል የተልያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በሰሜን ጎንደር ዞን ደብርቅና አካባቢው የሚገኙ ተፈናቃዮች ለተራዘመና ለከፋ ማህበራዊ ቀውስ መዳረጋቸውን ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል፣ አንዳንዶቹ እስክ ልመና መውጣታቸውን ገልጠዋል። አስተያየታቸውን ከሰጡን ተፈናቃዮች መካከል ለ20 ዓመታት በሽሬ ከተማ...
year=2024/part-01361.parquet/12368
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-15", "description": "በ2013 ዓም የሰሜኑ ጦርነት ወቅት ተፈናቅለው በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማና አካባቢው የሚገኙ ተፈናቃዮች “እርዳታ ካገኘን 2 ዓመት ሆኖናል” አሉ፣ የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በበኩሉ የእርዳታ አቅርቦት መዘግየት ቢኖርም “2 ዓመት የተባለው ግን የተጋነነ ስሞታ ነው” ብሏል።", "duplicate_count"...
የምስጋና ዝግጅት ለቀድሞዋ የኢትዮጵያ ርዕሠ ብሔር ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ዓርብ፣ ኅዳር 6 2017በቅርቡ የሥራ ዘመናቸው ተጠናቆ ኃላፊነታቸውን ያስረከቡት የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ሴቶችን በማገዝ ረገድ አበርከቱት ለተባለ አስተዋጽዖ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ የምሥጋና ሥነ ሥርዓት ተደረገላቸው። የእውቅና ዝግጅቱን ያሠናዱት በበጎ ፈቃድ የተሰባሰቡ ሴቶች እና የሴት መር ድርጅቶች ናቸው። ከስድስት ዓመታት በፊት ርእሠ ብሔር ሆነው ሲሾሙ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ 18 ደቂቃ ንግግር አድር...
year=2024/part-01361.parquet/12401
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-15", "description": "ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰቱ ግጭትና ጦርነቶችን መነሻ በማድረግ \"ቀይ መስመር ተጥሷል\" በሚል ንግግራቸው ይታወቁ የነበሩት የቀድሞ ርእሠ ብሔር ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ከኃላፊነት ከመነሳታቸው ጥቂት ቀናት አስቀድመው \"ዝምታ ነው መልሴ\" የሚል መነጋገሪያ የሆነ ጽሑፍም አጋርተው ነበር። በርታ ብለው ይናገሩ የነበረበትን ምክንያትና ተገቢነትንም ገልፀዉታ...
የኦሮሚያውን ግጭት ማስቆሚያ መፍትሄው ምንድነው ? ዓርብ፣ ኅዳር 6 2017በኦሮሚያ ክልል የሚካሄደውን ግጭት ለመፍታት መንግስት ልዩነቶችና አለመግባባትን በሰላም ለመጨረስ ከታጣቂዎች ጋር ለሚደረግ የትኛውም ውይይት ዝግጁ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ዛሬ ከሰዓት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የአቋም መግለጫ ሲል ይፋ ባደረገው አቋሙ በክልሉ በተለያዩ አከባቢዎች ህዝቡ ያሰማውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ከታጣቂዎች ጋር ልዩነቶችን ለመፍታት እሩቅ ለመሄድ ዝግጁነቱን ገልጿልም...
year=2024/part-01361.parquet/12430
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-15", "description": "የክልሉ መንግስት መንግስትን ከሚፋለመው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) ጋር ለቀጣይ ሶስተኛ ዙር የሰላም ድርድር ለመቀመጥ ስለመወጠን አለመወጠኑ ያለው ነገር የለም፡፡ ዶይቼ ቬለ ለክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ባለስልጣንት በተደጋጋሚ በመደወልና የጽሁፍ መልዕክትም በመላክ ያደረገው ጥረትም እስካሁን ምላሽ አላገኘም", "duplicate_count": 0...
የጋዛው ጦርነት ተጽእኖ ያደረገበት የፓሪሱ የፈረንሳይና የእስራኤል ብሔራዊ ቡድኖች ግጥሚያ ዓርብ፣ ኅዳር 6 2017ማስታወቂያ በፈረንሳይና በእሥራኤል ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች መካከል ውጥረት በሰፈነበት ሁኔታ ፓሪስ ውስጥ ትናንት ምሽት በተካሄደው የእግር ኳስ ውድድር ላይ በተፈጠረ ረብሻ መንስኤ ፖሊስ 40 ሰዎች ማሰሩን አሰታውቋል። የእስራኤሉ ክለብ የማካቢ ቴላቪቭ ደጋፊዎች ከአንድ ሳምንት በፊት አምስተርዳም ኔዘርላንድ ውስጥ ከደረሰባቸው ድብደባ በኋላ የትናንቱ የፓሪሱ ግጥሚያ በከፍተኛ የፀጥታ ጥበቃ ...
year=2024/part-01361.parquet/12467
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-15", "description": "የትናንቱ የፓሪሱ ግጥሚያ በከፍተኛ የፀጥታ ጥበቃ ነበር የተካሄደው። ወደ 4ሺህ የሚጠጋ ፖሊስና የፈረንሳይ የፀጥታ ኃይሎች በስታድዮሙ ውስጥና ከስታድዮሙ ውጭ ቢሰማራም ግጥሚያው በተካሄደበት እስከ 80ሺህ ተመልካች በሚይዘው በስታድ ደ ፍራንስ ስታድዮም ትናንት የተገኘው 16,611 ነበር።", "duplicate_count": 0, "file_path...
የቅዱስ ቪንሴንት ማኅበርተኞች የቤተ ክርስቲያንን ሲኖዶሳዊነት ለመቃኘት በሮም ተሰበሰቡ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን “እሳቱ እየነደደ እንዲቆይ የሚያደርግ የቅዱስ ቪንሴንት ማኅበር ሲኖዶሳዊነት በተግባር” በሚል መሪ ቃል ሁለተኛው ዙር ስብሰባቸውን ሐሙስ ኅዳር 5/2017 ዓ. ም. በሮም የጀመሩት የቅዱስ ቪንሴንት ማኅበርተኞች የማኅበራቸውን ዓላማ ታላቅነትን አክብረዋል። ይህ ዓለም አቀፍ ዝግጅት በቅዱስ ቪንሴንት ደ ፖል የቸርነት ተግባራት የሚመሩ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ማኅበራትን እና ግ...
year=2024/part-01363.parquet/91278
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "የቅዱስ ቪንሴንት ማኅበር አባላት በማኅበሩ ዓላማ በኩል በሕያው ሲኖዶሳዊነት ላይ ያተኮረ ሁለተኛ ዙር ስብሰባ በሮም አካሂደዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_work/subset_input/ye...
ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ የሮም ሀገረ ስብከት የሮምን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት እንዲተባበር ጠየቁ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፥ የሮም ሀገረ ስብከት እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በመጪው 2025 የተስፋ ኢዮቤልዩ ዓመት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናንን ለመቀበል ዝግጅት በማድረግ ላይ በሚገኝበት ወቅት በሀገረ ስብከቱ ውስጥ በሚገኙ ቁምስናዎች ውስጥ ለሚያገለግሉት ካኅናት፣ ገዳማውያን እና ገዳማውያት እንዲሁም ምዕመናን በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበው፥ ለድሆች እና...
year=2024/part-01363.parquet/91323
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በሮም ሀገረ ስብከት ውስጥ በአገልግሎት ላይ የሚገኙ የቤተ ክኅነት አባላት፣ ገዳማውያን እና ገዳማውያት እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2025 በሚከበረው የኢዮቤልዩ ዓመት በመኖሪያ ቤት እጥረት ለሚቸገሩት ሰዎች ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ፥ ቤተ ክርስትያን ሮማ ቅልውላው ኣባይቲ ኣብ ምፍታሕ ክትዋሳእ ይዕድሙ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ሰበኻ ሮማ ንዝመጽእ ናይ ተስፋ ኢዮቤል 2025 ዓ.ም. ብሚልዮናት ዝቑጸሩ ነጋድያን ንምቕባል ኣብ ዝዳለወሉ ዘሎ እዋን ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ ኣብ ከተማ ሮማ ንዘገልግሉ ናይ ሰበኻ ካህናትን ገዳማውያንን ገዳማውያትን ንወከልቲ ዓቕለሲያውያን ኣካላትን “ዝጭበጥ ምልክታት” ተስፋ ዓመት ኢዮቤል፡ ድኻታትን ጽጉማትን ብግብረ ሰናይን ምትሕግጋዝን ተግባራት ኣቢሎም ክምስክሩ ይላበዉ። ተ...
year=2024/part-01363.parquet/93797
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ነቶም ኣብ ሰበኻ ሮማ ዘገልግሉ ውሉደ ክህነትን ገዳማውያንን ገዳማውያትን ኣብ ዓመተ ኢዮቤል 2025 ዓ.ም. ንዝተጸገሙ ሰባት “ዝጭበጥ ምልክት” ተስፋ ብምቕራብ መሳለጥያታቶም ወይ ተቐማጢ ዘይብሉ ኣባይቶም ንቤት ኣልቦ ...", "duplicate_count": 0, "file_p...
ር.ሊ.ጳ. ኣብ ቀዳማይ ሲኖዳዊ ጉባኤ ኢጣልያ፥ ትንቢታዊ ምስክርነት ክወሃብ ይጽውዑ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ካብ ዕለት 15 - 17 ሕዳር ኣብ ክፋል ከተማ ሮማ ፎሪ ለ ሙራ ኣብ ዝርከብ ባዚሊካ ቅዱስ ጳውሎስ ንሰለስተ ዓመት ድሕሪ ዝተኻየደ ዘተን መመያን ዘማእከለ መበል 16 ስሩዕ ሓፈሻዊ ዋዕላ ሲኖዶስ ዛዕባ ሲኖዳውነት ምዝዛም ስዒቡ ዝካየድ ዘሎ ቀዳማይ ዋዕላ ሲኖዳውነት ኢጣሊያ ኣብ ዘመሓላለፍዎ መልእኽቲ፣ ትንቢታዊ ምዕራፍ ንኣገዳስነት ናይዚ ህሞት እዚ ብምስትንታን ነ...
year=2024/part-01363.parquet/93809
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ ንተሳተፍቲ ቀዳማይ ጉባኤ ዛዕባ ሲኖዳውነት ኢጣሊያ ኣብ ዘመሓላለፍዎ መልእኽቲ፡ ቤተ ክርስቲያን ነቲ “ትንቢታዊ ምዕራፍ” ጉዕዞ ሲኖዳውነት ክትሓቁፍ፡ ንመንፈስ ቅዱስ ክፍትቲ ኣብ ምዃን፡ መንገድታት ሕብረት ክትስዕብ፡ ...", "duplicate_count": 0, "file_p...
ካርዲናል ፓሮሊን፡ ዓለማዊ ጸገማት ዘተ ይጠልብ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን “ብርግጽ ናይ ሎሚ ዓበይቲ ዓለማዊ ጸገማት ክፍትሑ ዝኽእሉ፡ ሓድነት እንተሃልዩና፡ ናይ ሓባር ኣካይዳ ምስ እንኽተል ጥራይ እዩ፤ እንተ ዘይኰይኑ፡ ነዚ ጕዳያት እዚ ኣብ ክንዲ ንፈትሖ፡ ንኸነጋድዶ ዝድርኽ ሓደጋ እዩ ዘጋጥመና . . . ነቲ ንኤውሮጳ ዘየረጋግእ ዘሎ ወጥሪ፣ ፖለቲካዊ ዘይምርግጋእን ውሽጣዊ ምፍልላይን ኣስተውዒሎም ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ካብ መጀመርታ ሕርየቶም ኣትሒዞም ዝጣበቕሉ፥ “ሰብኣዊ ሕውነት” ዝብል መት...
year=2024/part-01363.parquet/93812
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "ዋና ጸሓፊ ቅድስቲ መንበር ካርዲናል ፓሮሊን ኣብ ጎድኒ እቲ ንኢየሱሳዊ ወንጌላዊ ልኡኽ ማቴዮ ሪቺ ዝተወፈየ ዓውደ ጉባኤ ካብ ጋዜጠይናታት ንዝቐረበሎም ሕቶ፥ ሪቺ ኣብ መንጎ ክርስትያን ምዃንን ሓቀይና ቻይናዊ ምዃንን ምግርጫው ከምዘየለ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
ቅድስቲ መንበር ኣብ ሃይቲ ንዓቃቢ ሰላም ሕቡራት ሃገራት ትድግፍ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ካብ 2018 ዓ.ም. ጀሚሩ ህዝቢ ሃይቲ ማሕበረ - ፖለቲካዊ ዕንወትን እናተቀላጠፈ ዝኸይድ ዘሎ ሰብኣዊ ቅልውላውን የሳቕያ ከም ዘሎን፡ ኣብ መላእ እታ ደሴታዊት ሃገር ልዕሊ 700 ሽሕ ሰባት በቲ ዘሎ ዘይምርግጋእ ከም እተመዛበሉን ዕለት 13 ሕዳር፡ ውድብ መላእ ሃገራት ኣመሪካ (OAS)፡ ባይቶ ደሞክራስያዊ ምስግጋር ሃይቲ፡ ተልእኾ ዓቃብ ሰላም ሕቡራት ሃገራት ኣብ ሃይቲ ክህሉ ዘቕረቦ ሕቶ ንምድልዳል ው...
year=2024/part-01363.parquet/93851
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-16", "description": "ውድብ መላእ ሃገራታ ኣሜሪካ (OAS) መንግስቲ ሃይቲ እታ ሃገር ንምርግጋእ ዝሕግዝ ብሕቡራት ሃገራት ዝድገፍ ናይ ዓቃቢ ሰላም ተልእኾ ክህሉ ንዝቐረበሉ ሕቶ ዝድግፍ ውሳነ ከም ዘመሓላለፈን ኣብቲ ናይ መላእ ሃገራት ኣመሪካ ውድብ ዓውደ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት አድርሷል ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017 ሰሞኑን በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አቅራቢያ የጣለው ከባድ ዝናብ በደረሰ ሰብል ላይ ጉዳት ማድረሱን አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ተናገሩ። በረዶ ቀላቅሎ በጣለው በዚሁ ከባድ ዝናብ ከ700 የሚጠጉ አርሶ አደሮች ሰብላቸው መውደሙን የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ግብርና ጽ/ቤት አስታውቋል።በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አስተዳደርና አካባቢው ሰሞኑን የጣለው ከባድ ዝናብ በሰብላቸ...
year=2024/part-01411.parquet/68203
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "የሰሜን ጎንደር ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሠላምይሁን ሙላት ዝናቡ በደባርቅ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች በ500 ሄክታር ማሳ ጉዳት ማድረሱን አረጋግጠዋል። ከ600 በላይ አባዎራዎች ለችግር መዳረጋቸውንም ገልጠዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/proj...
ተጨማሪው በጀት፤ የኮሬ መምህራን መፈታት፤ የእሥራኤል ሂዝቦላ ስምምነት ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017ለ2017 በጀት ዓመት ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት ጸደቀ የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ለ2017 በጀት ዓመት የቀረበለትን ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት በአብላጫ ድምፅ አጽድቆታል። በ3 ተቃውሞ እና በ5 ድምፅ ተዐቅቦ የጸደቀው ተጨማሪው በጀት የኢትዮጵያን አጠቃላይ የ2017 ዓም በጀት ወደ 1.55 ትሪሊዮን ብር ከፍ አድርጎታል። በ2017 ተጨማሪ በጀት ላይ በዶቼቬ...
year=2024/part-01411.parquet/68235
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "«ለምን ይሆን ገና ግማሽ ዓመት ሳይሞላ ተጨማሪ በጀት ማጽደቅ ያስፈለገው? ባለፈው የተበጀተው በጀት ለምክር ቤት ሲቀርብ በቂ ካልሆነ ታዲያ ለምን አፀደቀው? ግን ተወካዮቻችን ዝም ብሎ እጅ ማውጣት ብቻ ነው ስራቸው?»", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_pri...
አማራ ክልል ከ4.7 ሚሊዮን ተማሪዎች አይማሩም ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017 አማራ ክልል በፌደራሉ መንግሥት ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በሚደረገዉ ዉጊያ4.7 ሚልየን ህፃንት መማር አለመቻላቸዉን የአማራ ክልል የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት መድረክ ወይም ፎረም አስታወቀ።መድረኩ እንደሚለዉ በክልሉ 969 የጤና ተቋማት ውድመት። በጦርነቱ የወደሙትን ተቋምማት መልሶ ለመገንባት አለማቀፍ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል። 4.7 ሚሊየን ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው የትምህርት ቤቶች ፈርሰዋል ...
year=2024/part-01411.parquet/68290
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "አማራ ክልል በፌደራሉ መንግሥት ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በሚደረገዉ ዉጊያ4.7 ሚልየን ህፃንት መማር አለመቻላቸዉን የአማራ ክልል የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት መድረክ ወይም ፎረም አስታወቀ።መድረኩ እንደሚለዉ በክልሉ 969 የጤና ተቋማት ውድመት።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projec...
የሕወሃት መሪዎች ዉዝግብ እንደቀጠለ ነዉ ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017የሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ሕወሓት) ባለሥልጣናት የገጠሙት ፖለቲካዊ ዉዝግብ አሁንም እንቀጠለ ነዉ።የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ሥልጣንን የያዙትና ያልያዙት የሕወሃት ባለሥልጣናት አንድ ከተማ ተቀምጠዉ በጋዜጣዊ መግለጫ የገጠሙት ንትርክ የክልሉን ሕዝብ ግራ እያጋባዉ ነዉ።የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ጌታቸዉ ረዳ ባለፈዉ ዕሁድ በሰጡት መግለጫ የሚመሩት ቡድን ልዩነቱን በድርድር ለምፍታት ዝግጁ መሆኑን አስታዉቀዉ ነበር።ባለፈዉ ነሐሴ ...
year=2024/part-01411.parquet/68345
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "የጊዚያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ጌታቸዉ ረዳ ባለፈዉ እሑድ በሰጡት መግለጫ የሚመሩት ቡድን ልዩነቱን በድርድር ለምፍታት ዝግጁ መሆኑን አስታዉቀዉ ነበር።ባለፈዉ ነሐሴ አጋማሽ በተደረገ ጉባኤ የፓርቲዉን የምክትል ሊቀመንበርነት ሥልጣን የያዙት አቶ አማኑኤል አሰፋ ትናንት በሰጡት መግለጫ ፓርቲዉን በሚመለከት ከዉጪ ወገኖች ጋር አንደራደርም ብለዋል።",...
የዓለም ዲፕሎማቶች መዲና አዲስ አበባ ለምግብ ቤቶት አስተናጋጆች ደንብ አወጣች ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና አዲስ አበባ ለምግብ ቤቶች ደንብ አወጣች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሆቴሎች ዓለም አቀፍ ደረጃን እንዲይዙ፤ ብሎም የኢትዮጵያን ባህል እሴት ለመጠበቅ የሆቴል አስተናጋጆች በሥራ ወቅት የሚያደርጉት ልብስ ደንብ ይፋ ሆንዋል። «ደንቡ ፤ ሴቶችን ካላስፈላጊ ትንኮሳ ይከላከላል፤ ከዚህም በላይ የዓለም ዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችዉ የአዲስ አበባን ደረጃም ያስጠብቃል» ሲሉ፤ የአዲስ አበ...
year=2024/part-01411.parquet/68398
{ "author": "አዜብ ታደሰ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሆቴሎች ዓለም አቀፍ ደረጃን የሚያስጠብቅ የአስተናጋጆች የሥራ ልብስ ደንብ ይፋ ሆንዋል። «ደንቡ ሴቶችን ካላስፈላጊ ትንኮሳ ይከላከላል፤ የዓለም ዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችዉን የአዲስ አበባ ደረጃም ያስጠብቃል» ሲሉ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ባህልና ኪነ-ጥበብ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳዉ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።...
ደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ጥቃትና ግፊት እየተደረገባቸዉ ነዉ ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2017ደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና ኤርትራዉያን ሐገሪቱን ለቅቀዉ እንዲወጡ ተደጋጋሚና የተቀነባበረ ጥቃት፣ግፍትና ጫና እየተደረገባቸዉ መሆኑን አስታወቁ።ለአደጋ የተጋለጡት ኢትዮጵያዉያንና የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ መሪዎች እንደሚሉት ኢትዮጵያዉያኑ ባለፉት ጥቂት ወራት ሱቆቻቸዉ እየተመዘበሩ፣እየተቃጠሉ ወይም እየተዘጉ ነዉ።በቡድን የተደራጁ የሚመስሉት ኃይላት በኢትዮጵያዉያኑ ላይ የሚያደርሱት አካላዊ ጥቃት፣ዛቻና ማ...
year=2024/part-01411.parquet/68447
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-28", "description": "ከዚሕ ቀደም የተበታተነና የወርሮ በሎች የነበረዉ ጥቃት፣ዘረፋና ጫና አሁን የተደረጃ መልክና ባሕሪ እየያዘ፣ በዉጪ ሰዎች ጥላቻና ከሐገር በማስወጣት ላይ ያነጣጠረ ነዉ።አርቲስ በላይ አዳነ የተባበሩት የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ የሕዝብ ግንኙነት ባልደረባ እንዳለዉ ጥቃቱ በመላዉ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ላይ በተደጋጋሚ ይሠነዘራል።", "du...
በሮም የሚገኙ ጳጳሳዊ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ትውልድን የሚያበረታቱ ዝግጅቶችን አቀረቡ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን በቅድስት መንበር የባሕል እና የትምህርት ጉዳዮች ጳጳሳዊ ምክር ቤት አስተባባሪነት ዝግጅቱን ያቀረቡት በቫቲካን የቅዱስ ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ፋውንዴሽን፣ በፖላንድ ክራኮቪያ የቅዱስ ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ጳጳሳዊ ዩኒቨርሲቲ እና በሮም የሚገኝ የቅዱስ እስታንስላውስ ቁምስና መሆናቸው ታውቋል።ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ ረቡዕ ኅዳር 18/2017 ዓ. ም. ባቀረቡት ሳምን...
year=2024/part-01411.parquet/85450
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-28", "description": "“የቅዱስ ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ቀናት” በሚል መጠሪያ በሮም የሚገኙ ጳጳሳዊ ዩኒቨርሲቲዎች ከኅዳር 17-20/2017 ዓ. ም. ለአራት ቀናት የሚቆዩ የመጀመሪያ ዝግጅቶቻቸን አቅርበዋል። በቅርቡ በተሰጠው ማብራሪያ መሠረት፥ በሮም የሚገኙ ...", "duplicate_count": 0, "file_pat...
የእንግሊዝ የሃይማኖት መሪዎች በእገዛ ራስን ማጥፋት የሚጻረር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን የብሪታንያ ፓርላማ በ ‘እገዛ ራስን ማጥፋት’ በሚለው አዲስ አወዛጋቢ አዋጅ ላይ ዓርብ ኅዳር 20/2017 ዓ. ም. ድምጽ እንደሚሰጥበት ታውቋል። በሌበር ፓርቲ የፓርላማ አባል በሆኑት ሊድቢተር የቀረበው ረቂቅ የአዕምሮ ብቃት ያላቸው እና ፈውስ በሌለው ሕመም የሚሰቃዩ ሰዎች በሁለት ዶክተሮች ፍቃድ እና በከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ውሳኔ ሕይወታቸው እንዲያልፍ ማድረግን ያስች...
year=2024/part-01411.parquet/85467
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-28", "description": "ዌስት ሚኒስተር ፈውስ በሌለው ሕመም የሚሰቃዩ ሕሙማንን በሕክምና ድጋፍ ለማሳረፍ የሚያስችል አዋጅ ሊያወጣ ሲዘጋጅ በብሪታንያ ያሉ የሃይማኖት መሪዎች በረቂቅ ሕጉ ላይ ያላቸውን ጠንካራ ተቃውሞ በድጋሚ በማረጋገጥ ነፍስን ከማጥፋት ይልቅ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
ኪያራ ኣሚራንተ፥ ፍቕሪ ምውናን፡ ምቁጽጻር ወይ ዓመጽ ክኸውን ፈጺሙ ኣይክእልን እዩ! ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ዓመት መጸ ዕለት 25 ሕዳር፡ ኣብ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ዝፍጸም ዓመጽ ዘሕዝን መዓት ንምስትንታን ደው ንብል። እንተኾነ ግን እዛ መዓልቲ እዚኣ ናብ ተራ ስርዓት ክትወርድ ክንፈቅድ የብልናን፡ ስቓይ ሚልዮናት ዝቖሰላ ደቂ ኣንስትዮ ኣዝዩ ዓቢ እዩ፣ እቲ ብዙሕ ግዜ ከይተሰምዐ ዝጸንሕ ብጽሞና ዝንበር ኣውያት ኣዝዩ ልቢ ዝሰብር እዩ። ካብ "ኣገልግሎት ትንታነ ገበን" ሚኒስትሪ ውሽጣዊ ጉዳ...
year=2024/part-01411.parquet/88516
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-28", "description": "መስራቲት Comunità Nuovi Orizzonti - ማሕበረሰብ ሓድሽ ኣድማስ ደቂ ተባዕትዮን ደቂ ኣንስትዮን \"ካብ ስነ - መጎት ዕብለላ ነጻ ዝኾነ ሓድሕዳዊ ምክብባር፡ ማዕርነት፡ ጽባቐ ዝምድናታትን ርክብን\" ከመሃሩ መታን ሓባራዊ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
መራሕቲ ሃይማኖታት ዓባይ ብሪጣንያ ብሓባር ኣንጻር እማመ ሓገዝ ንነብሰ ቅትለት ይነጽጉ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ናይ ብሪጣንያ ህዝባዊ ባይቶ ብዛዕባ እቶም ገና መድሃኒት ብዘይ ተረኽቦ ሕማም ዝሳቐዩ ሞት ይሕሸኒ ንዝብሉ ዘቕርብዎ ሕቶ መሰረት ብሕክምና ተደጊፎም ክሞቱ ዝፈቕድ ብሕክምና ዝድገፍ ነብሰ ቅትለት ዝምልከት ሓድሽ ኣካታዒ እማመ ዕለት 29 ሕዳር ወሳኒ ድምጺ ክህበሉ ከም ዝኾነን እቲ ብኣባል ባይቶ ፖለቲካዊ ውድብ ዕዮ ኪም ሊድቢተር ዝቐረበ እማመ ኣብ ናይ ምወዳእታ ናይ ሕይወት ደረጃ ዝ...
year=2024/part-01411.parquet/88544
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-28", "description": "ኣባላት ህዝባዊ ባይቶ ዓዲ እንግሊዝ ብዛዕባ እቶም ገና መድሃኒት ብዘይ ተረኽቦ ሕማም ዝሳቐዩ ዘለዉ ሞት ይሕሸኒ ንዝብሉ ዘቕርብዎ ሕቶ መሰረት ብሕክምና ተደጊፎን ክሞቱ ዝፈቕድ ሓድሽ ኣካታዒ እማመ ዕለት 29 ሕዳር ድምጺ ክህበሉ ከም ...", "duplicate_count": 0, "file_path"...
«በሴቶች ላይ የሚደርሱ ከባህልም ከሞራልም ያፈነገጡ ጥቃቶች አሳሳቢ ናቸው።» ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት በአይነትም በመጠንም እየጨመረ መምጣቱ ይነገራል።በቪዲዮ እየቀረፁ መድፈርን ጨምሮ በሴቶች ላይ ከሀይማኖት ፣ከባህልም ከሞራልም ያፈነገጡ ከአሰቃቂ ጥቃቶች መፈፀማቸው ተደጋግሞ ይሰማል።በኢትዮጵያ በተለይም ግጭት በሚካሄድባቸው አከባቢዎች ሴቶችና ህጻናት ለተለያዩ ፆታዊ ጥቃቶች ተጋላጭ መሆናቸውን በተለያዩ ጊዜያት የሚወጡ የሰብዓዊ መብት ተማጋቾች ዘገባዎች ያሳያሉ። ...
year=2024/part-01331.parquet/79414
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ በቪዲዮ እየቀረፁ መድፈርን ጨምሮ ከሀይማኖት ፣ከባህልም ከሞራልም ያፈነገጡ ከአሰቃቂ ጥቃቶች መፈፀማቸው ተደጋግሞ ይሰማል። ያም ሆኖ በመንግስትም ሆነ መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት የአንድ ሰሞን አጀንዳ ከማድረግ ባለፈ ችግሩን በተመለከተ መሰረታዊ እና ተከታታይነት ያለው ስራ እየተሰራ አይደለም በሚል ይተቻሉ።", "duplic...
በአማራ ክልል የቀጠለው ቀውስ እና የንፁሃን ዜጎች ግድያ ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017በአማራ ክልል የቀጠለው ቀውስ እና የንፁሃን ዜጎች ግድያ በአማራ ክልል ከቀጠለው ግጭት ጋር ተያይዞ "አረጋውያንን ጨምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ሰዎችን ላይ ከሕግ ዉጭ" ግድያ እየተፈፀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ገለፀ። ኢሰመጉ "በሕይወት የመኖር እና የአካል ደሀንነት መብቶች ይከበሩ" በሚል ባወጣው መግለጫ "ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሚደረገው እሥር" በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ሌሎችም ክልሎች መፈ...
year=2024/part-01331.parquet/79431
{ "author": "ሰለሞን ሙጬ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "በአማራ ክልል ከቀጠለው ግጭት ጋር ተያይዞ \"አረጋውያንን ጨምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ሰዎችን ላይ ከሕግ ዉጭ\" ግድያ እየተፈፀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ገለፀ። ኢሰመጉ ባወጣው መግለጫ \"ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሚደረገው እሥር\" በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ሌሎችም ክልሎች መፈፀማቸውንም አስታውቋል።", ...
በጋምቤላ የተሻለ የሠላም ሁኔታ እየመጣ ነው ተባለ ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017በጋምቤላ የተሻለ የሠላም ሁኔታ እየመጣ ነው ተባለ በጋምቤላ ክልል ካለፈው ነሐሴ 2016 ዓ ም ወዲህ የአመራር ለውጥ ከተደረገ ወዲህ በክልሉ የነበረው የሠላም ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን አዲሱ አስተዳደር፣ ተፎካካሪ የፖልቲካ ፓርቲ አመራሮችና ነዋሪዎች ተናገሩ።d ባለፈው ዓመት በጋምቤላ ክልል በተለያዩ አካባቢዎችና ጊዜዎች ግጭቶች እየተከሰቱ በሰው ህይዎት ላይ ጉዳት ሲደርስ ቆይቷል። ከሰብዓዊ ጉዳቱ ባሻገር በክልሉ ነዋሪዎች መካክ...
year=2024/part-01331.parquet/79456
{ "author": "አለምነው መኮንን", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "በጋምቤላ ክልል ካለፈው ነሐሴ 2016 ዓ ም ወዲህ የአመራር ለውጥ ከተደረገ ወዲህ በክልሉ የነበረው የሠላም ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን አዲሱ አስተዳደር፣ ተፎካካሪ የፖልቲካ ፓርቲ አመራሮችና ነዋሪዎች ተናገሩ።d ባለፈው ዓመት በጋምቤላ ክልል በተለያዩ አካባቢዎችና ጊዜዎች ግጭቶች እየተከሰቱ በሰው ህይዎት ላይ ጉዳት ሲደርስ ቆይቷል።...
የተስፋ ጭላንጭል የታየበት የሰላሌ ሰላም ዳግም መደፍረስ ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017የተስፋ ጭላንጭል ታይቶበት የነበረው የሰላሌ ሰላም ዳግም መደፍረስ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከሰሞኑ ዳግም እየደፈረሰ በመጣው የአከባቢው አለመረጋጋት ስጋት እንዳሳሰባቸዉ የአከባቢው ነዋሪዎች አመለከቱ፡፡ ባለፈው ነሃሴ ወር መጀመሪያ ህዝቡ አደባባይ ወጥቶ እየተካሄደ ያለው ግጭት አማሮኛል በማለት አደባባይ ከወጣበትና መንግስት የስልክ አገልግሎትን ሙሉ በሙሉ ዘግቶ ወታደራዊ ኦፕሬሽን ከወሰደ በኋላ የጸጥታ እጦት መዘዞች...
year=2024/part-01331.parquet/79464
{ "author": "ሥዩም ጌቱ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዳግም የተቀሰቀሰዉ አለመረጋጋት እንዳሳሰባቸዉ ነዋሪዎች አመለከቱ፡፡ ባለፈው ነሐሴ ህዝቡ አደባባይ ወጥቶ አካባቢዉ ላይ የሚካሄደዉ ግጭት አማሮኛል ሲል አደባባይ ከወጣ በኃላ መንግሥት በወሰደዉ እርምጃ የጸጥታ እጦት መዘዞች ቀንሰዉ እንደነበር እና አሁን ግን የፀጥታ ስጋት ዳግም መቀስቀሱን ነዋሪዎች ተናግረዋ...
የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት የሚታገሉት የደሴ ከተማ ወጣቶች ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017ማክዳ ሞገስ ትባላለች ፤ የደሴ ከተማ ነዋሪ ናት ። 24 ዓመቷ ነው። የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ በደሟ ውስጥ መኖሩን ያወቀችው ገና በለጋ ዕድሜዋ ነው ። ክፉ ደጉን ሳታውቅ ፤ የ8ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች በቫይረሱ መያዟን የምትናገረው ማክዳ ቫይረሱ እንዴት እና በምን ምክንያት እንደያዛት አታውቀውም ። ማክዳ እንዳለችው በቫይረሱ መያዟን በምርመራ ያረጋገጡ የህክምና ባለሞያዎች በቫይረሱ በተበከለ ደም ንክኪ የተ...
year=2024/part-01331.parquet/79475
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "ገና በታዳጊ ዕድሜዋ ለዚያዉም ምክንያቱን በውል በማታውቀው ሁኔታ ለቫይረሱ የተጋለጠችው ማክዳ ቀጣዩ የህይወቷ ምዕራፍ ፈታኝ ነበር ። በቫይረሱ መያዝ የሕይወት መጨረሻ ያህል ይሰማኝ ነበር የምትለው ወጣቷ ምንም እንኳ ስለበሽታው አንብባ መረዳት የምትችል ቢሆንም ከማህበረሰቡ ከሚገጥማት የአመለካከት ችግር ራሷን እስከማግለል አድርሷት ነበር።", "...
የዋሊያና ቀይ ቀበሮ ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔት ተመናምኗል ተባለ ዓርብ፣ ጥቅምት 29 2017የዋሊያና ቀይ ቀበሮ ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔት ቀንሷል ተባለ በተለያዩ ጊዜዎች የሚፈጠሩ ጦርነቶች በሠዎች ላይ ብቻ ሳይሆን በዱር እንስሣት ላይም ስደትና ሞት እያስከተለ እንደሆነ የእንሣት ጥበቃ ባለሙያዎች ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ብቸኛ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ዋሊያ አይቤክስና ቀይ ቀበሮ ቁጥራቸው ቀደም ሲል ከነበረው በግማሽ መቀንሳቸውን የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክአስታውቋል። የኢትዮጵያ የዱር እንሣት ጥበቃ ባልስል...
year=2024/part-01331.parquet/79524
{ "author": "አለምነው መኮንን", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-08", "description": "ግጭት እና ጦርነቶች በሠዎች ላይ ብቻ ሳይሆን በዱር እንስሣት ላይም ስደትና ሞት እያስከተለ እንደሆነ የእንሣት ጥበቃ ባለሙያዎች ገለፁ። በኢትዮጵያ ብቸኛ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ዋሊያ አይቤክስና ቀይ ቀበሮ ቁጥራቸው ቀደም ሲል ከነበረው በግማሽ መቀንሳቸውን የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ አስታውቋል።", "duplicate_count...
ሳዑዲ አረቢያ በ2024 ሰባት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከ100 በላይ የውጪ ዜጎች በሞት ቀጣች እሑድ፣ ኅዳር 8 2017በሀገሪቱ ደቡብ ምዕራብ ክፍል በምትገኘው ናጅራን የተባለች ግዛት አደንዛዥ ዕጽ ወደ ሳዑዲ አረቢያ በማስገባት የተከሰሰ የመናዊ ትላንት ቅዳሜ በሞት መቀጣቱን የሀገሪቱ ብሔራዊ የዜና ወኪል ዘግቧል። የብሔራዊው ዜና ወኪል ዘገባዎች ላይ በመመሥረት በተደረገ ቆጠራ በዕለተ ቅዳሜ የተፈጸመው የሞት ቅጣት ሊገባደድ አንድ ወር ገደማ ብቻ በቀረው የጎርጎሮሳውያኑ 2024 በሳዑዲ አረቢያ በሞት የተቀጡ ...
year=2024/part-01367.parquet/79689
{ "author": "Eshete Bekele", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-17", "description": "ሳዑዲ አረቢያ በተያዘው የጎርጎሮሳውያኑ 2024 ሰባት ኢትዮጵያውያን፣ ሦስት ሱዳናውያን እና አንድ ኤርትራዊን ጨምሮ ከ100 በላይ የውጪ ሀገራት ዜጎች በሞት መቅጣቷን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገበ። በውጪ ዜጎች ላይ ተግባራዊ የሚሆነው የሞት ቅጣት በዓመቱ የጨመረው ከአደንዛዥ ዕጽ ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ምክንያት እንደሆነ ...
የአዲስ አበባ “የኮሪደር ልማት” በዚህ ወቅት አስፈላጊ ነው ወይስ አንገብጋቢ? እሑድ፣ ኅዳር 8 2017የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተግባራዊ የሚያደርገው “የኮሪደር ልማት” ሁለተኛ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችም የአዲስ አበባን ፈለግ በመከተል ላይ ይገኛሉ። ዕቅዱ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የኑሮ ውድነት እና የሥራ አጥነት በበረታበት ወቅት ነው። ከፍተኛ የመኖሪያ ቤቶች እጥረት ያለባት የኢትዮጵያ ዋና ከተማዋ ነዋሪዎች መብራት እና ውኃ የመሳሰሉ መሠረታዊ ግልጋሎቶች እጥረት ይፈታተ...
year=2024/part-01367.parquet/79711
{ "author": "Eshete Bekele", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-17", "description": "የአዲስ አበባ ችግሮች መፍትሔ እንደሚሹ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትም ይሁኑ ዋና ከተማዋን በጥልቀት ያጠኑ ባለሙያዎች ይስማማሉ። በከፍተኛ ወጪ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የኮሪደር ልማት በዚህ ወቅት አስፈላጊ ነው ወይስ አንገብጋቢ? ፒያሳ እና ካዛንቺስን ለመሳሰሉ ነባር ሠፈሮች ነዋሪዎችስ ምን ይዞ መጣ? በዚህ ውይይት ሦስት እን...
መርካቶ የተከሰተው ሌላኛው የእሳት አደጋ እሑድ፣ ኅዳር 8 2017ዛሬ እሁድ እኩለ ቀን 6:30 ግድም የተነሳውን እሳት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ያስታወቀው የከተማ አስተዳደሩ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ቃጠሎው ሳይዛመትና የከፋ ጉዳት ሳያደርስ አንድ ሰዓት ተኩል በፈጀ ርብርብ መቆጣጠሩን አመልክቷል፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ መርካቶ ጃቡላኒ ህንፃ በተለምዶ "ድንች በረንዳ" ተብሎ በሚጠራ አከባቢ በተነሳው የእሳት አደጋ ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ ...
year=2024/part-01367.parquet/79759
{ "author": "ሥዩም ጌቱ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-17", "description": "ዛሬ በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መርካቶ ጃቡላኒ ህንፃ አካባቢ በተለምዶ \"ድንች በረንዳ\" እየተባለ በሚጠራው ስፍራ የእሳት አደጋ ተነስቶ ስድስት ሰው ላይ መጠነኛ የተባለ ጉዳት ፣በንብረት ላይ ደግሞ ከፍ ያለ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/pro...
ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች:አፍራህ ሁሴንና የፈጠራ ስራዎቿ ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017አፍራህ ሁሴን ከእህቷ ሱመያ ሁሴን ጋር ሆነው ገና በታዳጊነታቸው የጀመሩት የፈጠራ ስራ ክህሎት አሁን አሁን ተስፋ ሰጪ እርምጃዎችን በመራመድ ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሯታል፡፡ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ምህንድስና የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪ የሆነችው ወጣት አፍራህ፤ ዩኒቨርሲቲው ባላት የላቀ ክህሎት በሸለማት የማስተርስ ስኮላርሺፕ ፕሮግራም በኮምፒዩተር ምህንድስና የሁለተኛ ዓመት ተማ...
year=2024/part-01415.parquet/26450
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (AI)ን ተጠቅማ የፈጠራ ስራዋን በመከወን ላይ የምትገኘው አፍራህ ሁሴን ደረጃዎችን መውጣት የሚችል የአካል ጉዳተኛ ወንበር (ዊልቸር)ከመስራት ጀምሮ የሌሎች የበርካታ ፈጠራዎች ባለቤት ናት፡፡ ማየት ለተሳናቸው የሚረዳ ጽሁፍን ወደ ድምጽ መቀየር የሚችል ማንበቢያም ሰርታለች።", "duplicate_count": 0, "fi...
አንድ - ለአንድ፦ ከአቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ ጋር ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017አንድ - ለአንድ፦ ከአቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ ጋር ላለፉት አምስት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ተሳትፎዋቸዉ የሚታወቁት አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ፤ የዛሬዉ አንድ ለአንድ ዝግጅት እንግዳ ናቸዉ። ፖለቲከኛዉ አንዳርጋቸዉ ጽጌ፤ በኢህአፓ፣ በኢህአዴግ እና በግንቦት ሰባት ውስጥ አስከ ትጥቅ ትግል ተሳትፈዋል። ዛሬ አንዳርጋቸዉ ጽጌ ከፖለቲካ መድረክ ጠፍተዋል ምን አጠፋቸዉ? ከፖለቲካዉ ዓለም ወጥተዋል ይሏቸዋል። እዉነት ይሆን? ጡረታ ወጡ እ...
year=2024/part-01415.parquet/26469
{ "author": "አዜብ ታደሰ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "ላለፉት አምስት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዉስጥ የሚታወቁት አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ፤ በትጥቅ ትግልም ተሳትፈዋል። ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ወደስልጣን እንደመጡ ከእስር አስፈትተዋቸዉ፤ አማካሪያቸዉ አድርገዋቸዉ ነበር ይባላል። አዲስ አበባ እና አስመራን ያቀራረቡ ቁልፍ ሰዉም ናቸዉ የሚሉም አሉ። አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌን ጠይቀናቸዋል።",...
የአንዳራቻ ነዋሪዎች ሥጋት ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሻካ ዞን አንዳራቻ ወረዳ በምትገኘው ሸኬቢዶ ቀበሌ ነዋሪዎች እንደሚሉት የፀጥታ ሥጋት ገጥሟቸዋል። በቀበሌው ከቅርብ ወራት ወዲህ በታጣቂዎች እየተፈጸመብን ይገኛል ባሉት ጥቃት ሰዎች እየሞቱ ፤ መሠረተ ልማቶችም እየወደሙ ይገኛሉ። ከአጎራባች የጋምቤላ ክልል ተሻግረው ገብተዋል ያሏቸው ታጣቂዎች ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ የቀበሌውን አስተዳዳሪ ጨምሮ 20 ሰዎችን መግደላቸውን ሦስት የዐይን እማኞች ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። የታጣ...
year=2024/part-01415.parquet/26496
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሻካ ዞን አንዳራቻ ወረዳ ከጋምቤላ ክልል የተሻገሩ ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በሚፈጸሙት ጥቃት ከአካባቢው መፈናቀላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ። በወረዳው በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ አንድ የቀበሌ ሊቀመንበርን ጨምሮ 20 ሰዎች በታጣቂዎቹ መገደላቸውን ነዋሪዎቹ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።", "duplicate_count": 0...
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሰሞኑ ንግግርና አስተያየት ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017ማክሰኞ ኅዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም. የገዢው ብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት ምስረታን ዘክረው በምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማ የአካባቢውን ኅብረተሰብ ያወያዩት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፤ በክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ላይ አተኩረው በሰጡት ማብራሪያ፤ መንግሥታቸው በክልሉ ሰላም እንዲወርድ በሁለት አማራጮች፤ «በሰላም አማራጭ እና ሕግ በማስከበር» ረገድ ትልቅ ሥራ ቢሰራም እሳ...
year=2024/part-01415.parquet/26537
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የፋኖ ታጣቂዎች ወደ ክልሉ እየገቡ ንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት እንዲያደርሱ ሁኔታዎችን ያመቻቻል በማለት «ኦነግ-ሸነ» ያሉት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነግ-ኦነሰ)ን ወቀሱ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_C...
«የዓመቱ ምርጥ መጽሐፍ» የኦነግ ባለሥልጣን በእስር ላይ ሆነው የጻፉት ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017በተማሪዎች አመጽ ላይ በማጠንጠን የኦነግ ባለሥልጣን እስር ላይ ሆነው የጻፉት «ዳያ» የተባለው ታሪካዊ ልብወለድ መጽሐፍ በጎርጎሮሳዊው 2024 በአፋን ኦሮሞ ከተጻፉ በርካታ መጽሐፍት ምርጡ ነው ተብሎ የሽልማት እውቅና ያገኘው በኦሮሞ ደራሲያን ማሕበር ነው። ፖለቲከኛው በእስር ላይ ሆነው በማስታወሻ ደብተራቸው ላይ የጻፉት ረቂቅ ጽሑፍ ወደ ውጪ አገር ተልኮ በመጽሐፍ እስኪታተም ድረስም ከእስር አልተለቀቁም። «እ...
year=2024/part-01415.parquet/26577
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "ከጥቂት ወራት በፊት ከእስር ከተለቀቁ ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራር አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ለሚ ቤኛ እስር ላይ ሆነው የጻፉት መጽኃፍ ለውድድር ቀርቦ በዓመቱ ምርጡ ተብሎ ተመረጠ።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_w...
በምርጫ ቦርድ አስተባባሪነት ሲካሄድ የቆየው የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ዓርብ፣ ኅዳር 20 2017የፓርቲዎቹ የውይይቱ ሂደት ከስድስት ዓመታት በፊት የተጀመረ ቢሆንም ከግንቦት 2015 ዓ.ም ጀምሮ በመድብለ ፓርቲ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥራዓት ግንባታ፣ በምርጫ እና ምርጫ ነክ ጉዳዮች፣ በሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች፣ በዴሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ፣ በውጪ ጉዳይ ፖሊሲ፣ በኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ምሥረታ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ሲወያዩ ቆይተዋል። ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎቹ የተወያዩባቸውን አጀንዳዎችን የያዘውን ሰነድ ፈርሞ ...
year=2024/part-01415.parquet/26629
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-29", "description": "በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስተባባሪነት የፖለቲካ ፓርቲዎች ላለፉት ዘጠኝ ወራት ሲያደርጉት የነበረው ውይይት መቋጨቱን ቦርዱ ዛሬ አስታወቀ። ፓርቲዎቹ በስምንት ዋና ዋና ጉዳዮች እና 50 ንዑስ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው ተገልጿል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurI...
ር.ሊ.ጳ.፥ ኣገልግሎት ክንክን ጥዕና ንረብሓታት ዕዳጋ ኢልካ ሰብኣዊ ክብረት ዕሽሽ ኪብሃል የብሉን ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን “ሕክምና ንሰብኣዊ ክብሪ ሸለል እንተኢሉ ንረብሓ ዕዳጋን ርየት ዓለምን ሓደጋ ይቃላዕ”፣ ስለዚ “ንዝተቐደሰ ክብሪ ህይወት፣ ኣብ መከራን ሕሰምን ንዝርከብ ህይወት ዘገልግል እዩ ክኸውን ዘለዎ . . . ሓኪም ሕማም ንኽፍውስ እዩ ዝጽዋዕ . . . ዝኾነ ህይወት ክድርበ የብሉን" ከምኡ'ውን እቲ ሰብ "ብምልኣት እምበር ሓደ ክፋል ጥራይ ስለ ዘይኮነ ብቕርበትን ርህራሄን ለው...
year=2024/part-01415.parquet/63800
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-29", "description": "ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ብምኽንያት መበል 800 ዓመት ዝኽሪ ኣብ ናፖሊ ናይ ዝርከብ መንበረ ጥበብ ፈደሪኮ ዳግማዊ ካብ ክፍሊ ሕክምና ስኒ እቲ መንበረ ጥበብ ዝመጺ ሓኻይምን ሰብ ሙያ ክንክን ጥዕናን ዕለት 29 ሕዳር ኣብ ሃገረ ቫቲካን ...", "duplicate_count": 0, "file_path"...
ቓዛ ማሕበረሰብ ዓለም ኣበይ ኣሎ? ትብል ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ኣህጉራዊ መዓልቲ ምትሕብባር ንህዝቢ ፍልስጥኤም ዳርጋ ቅድሚ 50 ዓመት ዝተበገሰ ዕለት 29 ሕዳር ተዘኪሩ ዝውዕል ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኣብ 1977 ዓ.ም. ዘቖሞ ኮይኑ፥ ዓለምለኻዊ መዘኻኸሪ ናይቲ ፈጺሙ ክገሃስ ዘይብሉ መሰላት ህዝቢ ፍልስጥኤም ከምኡውን ነቲ ንዓሰርተታት ዓመታት ዝቕጽል ዘሎ ዘይምርግጋእ ሰላማዊ ፍታሕ ንምርካብ ቀጻሊ ተስፋ ዀይኑ ዘገልግል ትካል እዩ፡ እዚ ተስፋ እዚ ነቲ ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮ ዕለት 22 ሕዳ...
year=2024/part-01415.parquet/63854
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-29", "description": "ኣህጉራዊ መዓልቲ ምትሕባር ምስ ህዝቢ ፍልስጥኤም ኣብ ነፍሲ ወከፍ ዓመት ዕለት 29 ሕዳር እዩ ተዘኪሩ ዝውዕል። ኣብዛ ዓመት እዚኣ ምሉእ ብምሉእ ዕንወት እናሃለወ ኽነሱ ዓለም ናብ ቓዛ ገጻ ትጥምት ኣላ ኣብኡ ድማ ህዝቢ ቓዛ እቲ ሰብ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
‘ፍትሒ ምርካብ ማለት ህይወት ምርካብ ማለት እዩ’ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ልዕሊ ፍርቂ ህዝቢ ዓለም፡ ኣብተን ኢራን፡ ሕቡራት መንግስታት ኣመሪካ፡ ቻይናን ስዑዲ ዓረብን ሓዊሱ፡ ክሳብ ሕጂ ናይ ሞት ፍርዲ ኣብ ዝለወን ሃገራት’ዩ ከም ዝነበርን ኣብ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ነቶም ቅድሚ ዕለት 6 ጥሪ ናይ ሞት ፍርዲ ዝተበየኖም ዝቕተልሉ መዓልቲ ዝጽበዩ ዘለዉ 2100 ኣሜሪካውያን እቲ ናይ ሞት ፍርዲ ናብ ናይ ዓመታት ማእሰርት ክቕየረሎም ዝግበር ጸቕጢ ልዑል ምዃኑን ርእሰ ብሔር ጆ ባይደን “ው...
year=2024/part-01415.parquet/63875
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-29", "description": "ልዕሊ ፍርቂ ህዝቢ ዓለም ኣብተን ክሳብ ሕጂ ናይ ሞት ፍርዲ ኣብ ዝትግብራ ሃገራት ዝነበር ከም ዝኾነ ኣብ ሮማ ዝመደበሩ ማሕበረሰብ ቅዱስ ኤጂድዮ ዝተዳለወ ብመንግስቲ ኢጣሊያ ዝተኣገደ ፍርዲ ሞት ንምውጋድ ኣብ ዝግበር ቃልሲ ኣተኩይሩ ኣብ ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
ምርጫን ተከትሎ በሞዛምቢክ የቀሰቀሰው ተቃውሞ ቅዳሜ፣ ጥቅምት 30 2017ሞዛምቢክ በጥቅምት ወር አዲሱ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ ከተመረጡ ወዲህ፤ በደቡብ አፍሪቃዊቷ ሀገር ፤የተቀሰቀሰው አለመረጋጋት እየተባባሰ ነው ። ያለፈው ሀሙስ በዋና ከተማይቱ ማፑቶ ጎዳናዎች ላይ ተቃዋሚዎች ያስተባበሯቸው ታላላቅ ሰልፎች ተካሂደዋል። ታዛቢዎች ብጥብጥ እና ግርግር እየጨመረ ይመጣል ብለው ይሰጋሉ። በደቡብ አፍሪካ በሮዛ ሉክሰምበርግ ፋውንዴሽን ተንታኝ የሆኑት ሞዛምቢካዊው ፍሬድሰን ጊለንጌ እንደሚሉት በሀገሪቱ ላለፉት በር...
year=2024/part-01335.parquet/46839
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-09", "description": "በደቡብ አፍሪቃዊቷ ሀገር ሞዛምቢክ የመጀመሪያው የመድበለ ፓርቲ ምርጫ ከተካሄደ ከጎርጎሪያኑ 1994 ዓ/ም ጀምሮ እያንዳንዱ የምርጫ ውጤት በተቃዋሚዎች ብቻ ሳይሆን በገለልተኛ ተንታኞችም ሳይቀር በከፍተኛ ሁኔታ አወዛጋቢ ነው። ዘንድሮም በሀገሪቱ በጥቅምት ወር አዲሱ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ቻፖ ከተመረጡ ወዲህ፤የተቀሰቀሰው አለመረጋጋት እየተባባሰ ነው።"...
በትራምፕ ማሸነፍ የአፍሪካ መሪዎች ተስፋ ቅዳሜ፣ ጥቅምት 30 2017የአፍሪካ መሪዎች ተመራጩን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንደሌሎቹ የዓለም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክቶቻቸውን አስተላልፈዋል። ከደስታ መግለጫው ባሻገር አብዛኞቹ በአዲሱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ብሩህ ተስፋ አላቸው። የዚምባብዌው ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ አገራቸው ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር ለመተባበር ፈቃደኛ መሆኗን ሲገልጹ፣ «ዚምባብዌ ከእርስዎ እና ከአሜሪካ ሕዝብ ጋር የተሻለ፣ የበለፀገ እና የበለጠ ሰላማዊ ...
year=2024/part-01335.parquet/46858
{ "author": "ፀሀይ ጫኔ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-09", "description": "የአፍሪካ መሪዎች ተመራጩን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንደሌሎቹ የዓለም ሀገራት መሪዎች የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክቶቻቸውን አስተላልፈዋል። ከደስታ መግለጫው ባሻገር አብዛኞቹ በአዲሱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ብሩህ ተስፋ ሰንቀዋል።", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIP...
የፍራንኮ ቫሎታ መገታት፡ ገበያውን ለማረጋጋት ወይስ ትይዩ የውጪ ምንዛሪን ለመቆጣጠር? ቅዳሜ፣ ጥቅምት 30 2017የፍራንኮ ቫሎታ መገታት፡ ገበያውን ለማረጋጋት ወይስ ትይዩ የውጪ ምንዛሪን ለመቆጣጠር? የኢትዮጵያ መንግስት በሃምሌ ወር መጨረሻ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ካደረገ ወዲህ በትናንትናው እለት የትኛውም አይነት ምርት በፍራንኮ ቫሎታ ስርኣት ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ መደምደሚያ ላይ ደርሷል፡፡ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ዘይትን ጨምሮ የተወሰኑ መሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች ከየትም ምንጭ በሚገኝ የውጪ ምንዛሪ (ፍራንኮ...
year=2024/part-01335.parquet/46876
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-09", "description": "የኢኮኖሚ ማሻሻያው ዘይትን ጨምሮ የተወሰኑ መሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች ከየትም ምንጭ በሚገኝ የውጪ ምንዛሪ (ፍራንኮ ቫሎታ) ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ ሲፈቅድ የውጪ ምንዛሪውን እጥረት ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ገቢያውን ለማረጋጋት ነበር፡፡", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_C...
ር.ሊ.ጳ ፍራንችስኮስ እያንዳንዱ የርኅራኄ ተግባር የተስፋ ምልክት ነው ማለታቸው ተገለጸ። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ ለዓለም የድሆች ቀን በተዘጋጀው መስዋዕተ ቅዳሴ ላይ ባደረጉት ስብከት፣ በድሆች ስቃይ ውስጥ የእግዚአብሔርን መገኘት እንድንገነዘብ እና ኢፍትሃዊነትን በመጋፈጥ በተስፋ እና በርኅራኄ እንድንቀሳቀስ ጥሪ አቅርበዋል። የዚህ ዝግጅት አቅራቢ መብራቱ ኃ/ጊዮርጊስ-ቫቲካን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በእለቱ በተነበበው የወንጌል ንባብ ላይ የቀረቡትን የምጽዓት ምስሎች በማንፀባረቅ ህዳር ...
year=2024/part-01369.parquet/89110
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-18", "description": "ር.ሊ.ጳ ፍራንችስኮስ እያንዳንዱ የርኅራኄ ተግባር የተስፋ ምልክት ነው ማለታቸው ተገለጸ። - የቫቲካን ዜና", "duplicate_count": 0, "file_path": "/data/nfs/projects/NeurIPS_CL/output_priority/_work/subset_input/year=2024/part-...
ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ ሃይማኖታዊ እሴቶችን አለማክበር ወደ አለመቻቻል ደረጃ ሊያደርስ እንደሚችል ገለጹ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፥ በልዩነት ላይ የተመሠረተ አድልዎን መቃወም ለብዙዎቹ የዕለት ተዕለት ልምድ እንደሆነ ገልጸው፥ መንፈሳዊ እውነታዎችን እና እሴቶችን በተለያዩ እምነቶች መካከል መጋራት ያለውን ጠቀሜታ ጠቁመዋል። ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፥ “ለተከበሩ ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎች ክብር አለመስጠት ዛሬ ዓለማችን ከሚገኝበት የችግር መ...
year=2024/part-01417.parquet/76718
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-30", "description": "ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በቫቲካን ከኅዳር 20-21/2017 ዓ. ም. የተካሄደውን “የሁሉ ሃይማኖቶች ጉባኤ” ለተሳተፉት ንግግር አድርገዋል። ቅዱስነታቸው ለጉባኤው ተሳታፊዎች ባደረጉት ንግግር፥ ባለመቻቻል እና በጥላቻ ውስጥ በሚገኝ ...", "duplicate_count": 0, "file_p...
ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ የጤና ባለሞያዎች ተግባር ሕመምን ከማዳን በላይ መሆኑን ገለጹ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ የምሥረታውን 800ኛ ዓመት የሚያከብረውን የኔፕልስ ዩኒቨርስቲ የጥርስ ሐኪሞች ቡድንን ዓርብ ዕለት በቫቲካን ተቀብለው መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓለም ውስጥ በመንግሥት የሚደገፍ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ያስታወሱት ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ፥ በጣሊያን ኔፕልስ ከተማ የሚገኝ የፌዴሪኮ 2ኛ ዩኒቨርስቲ የመሥራቹን ራዕይ የተሸከ...
year=2024/part-01417.parquet/76742
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-30", "description": "ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በጣሊያ ኔፕልስ ከተማ የምሥረታውን 800ኛ ዓመት ለሚያከብር ፌዴሪኮ ዳግማዊ ዩኒቨርሲቲ መልዕክት ልከዋል። ቅዱስነታቸው ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ዓርብ ኅዳር 20/2017 ዓ. ም. በላኩት መልዕክት፥ ...", "duplicate_count": 0, "file_path":...
ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ፥ የአየር ንብረት ለውጥ በድሃ አገራት ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ገለጹ የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም እንደገለጸው 30% የሚሆነው የዓለም ሕዝብ ለሞት የሚዳርግ የሙቀት ማዕበል በየዓመቱ ከ20 ቀናት በላይ እንደሚያጠቃው አስታውቋል። በቅድስት መንበር የኩባ፣ የቦሊቪያ እና የቬንዙዌላ ኤምባሲዎች ኅዳር 19/2017 ዓ. ም. ባዘጋጁት ጥናታዊ ጉባኤ ላይ በርካታ ካርዲናሎች እና የነዚህ አገራት ተወካዮች ተገኝተው እየተ...
year=2024/part-01417.parquet/76772
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-30", "description": "ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በሮም ለተካሄደ የአየር ንብረት ለውጥ ጥናታዊ ጉባኤ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዓን ጳጳሳትን እና ባለሙያዎችን በማሳተፍ ለተካሄደው ጥናታዊ ጉባኤ ዓርብ ኅዳር 20/2017 ዓ. ም. በላኩት መልዕክት፥ ...", "duplicate_count": 0, "file_path...
ኣብ ኢየሩሳሌም ዝርከባ ኣብያተ ክርስቲያ ንበዓለ ልደት ዝምጥን ኩነታት ክፍጠር ይሓትታ! ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን በዓል ልደት ኣብ ቓዛ ስምምዕ ተኹሲ ምቁራጽ ምልክት ኣብ ዘይረኣየሉ ዘሎ እዋን ይቐርብ ከም ዘሎ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝርከቡ ፓትርያርካትን መራሕቲ ኣብያተ ክርስቲያንን፡ ንማሕበረሰቦም ክርስትያናዊ ተስፋ ብምግላጽ፡ ኣብ ሞንጎ እቲ ዝካየድ ዘሎ ኲናት ህዝቢ ቓዛ ዘጋጠሞ ጸገማት ብዘኽብር መንገዲ ክጽንብሉ ይዕድሙ። ኣብ 2023 ዓ.ም. ኣብ ቅድስቲ መሬት መራሕቲ ኣቢያተ ክርስትያን ምስቶም...
year=2024/part-01417.parquet/79972
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-30", "description": "ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ምስቶም ኣብ ቓዛ ብኲናት ዝሳቐዩ ዘለዉ ብምትሕብባር ኣብ ቅድስቲ መሬት ዝርከባ ኣቢያተ ክርስትያን በምራህቲ ልድትን ሽልማት ጽሕድታትን ከይህሉ ዝብል ዝወሰድዎ ውሳነ ስዒቡ፡ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝርከቡ ፓትርያርካትን መራሕቲ ...", "duplicate_count": 0, "file_pa...
ር.ሊ.ጳ.፥ ለውጢ ከባቢያዊ ኩነታት ኣየር ዝደኸየ ጽልዋ ዘሕድርን ዓለማዊ ምትሕብባር ዝሓትትን እዩ ስምዖን ተ. ኣርኣያ - ሃገረ ቫቲካን ኣስታት 30% ካብ ህዝቢ ዓለም ኣብ ዓመት ንልዕሊ 20 መዓልታት ንዘሳቕይ ቀታሊ ማዕበል ሙቐት ከምዝተቓላዕ ቤት ጽሕፈት መርሓ ግብሪ ኵነታት ከባቢ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ይሕብር። ዕለት 28 ሕዳር ኣብ ቅድስቲ መንበር ናይ ሃገረ ኩባ፣ ቦሊቭያን ቬንዙዌላን ዘዳለዉዎ ኣብ ሮማ ዝተኣንገደ ዛዕባ ዓውሎማዊ ጽልዋ ምዝባዕ ኩነታት ከባቢ ኣየር ዝመኸረ ሓያሎ ካርዲናላትን ወከልቲ...
year=2024/part-01417.parquet/80057
{ "author": "", "categories": "", "country_tld": "Holy See (Vatican City State)", "date": "2024-11-30", "description": "ር.ሊ.ጳ. ፍራንቸስኮስ ንካርዲናላትን ክኢላታትን ዘራኸበ ኣብ ዛዕባ ለውጢ ከባቢያዊ ኵነታት ኣየርን ኣብ ልዕሊ እቶም ኣዝዮም ተቓላዕቲ ዝኾኑ ክፍሊ ሕብረተሰብ ዘስዕቦ ኣሉታዊ ሳዕቤን ኣብ ዝዘተየ ዓውደ ጉባኤ ተጋባእያን መልእኽቲ ከም ...", "duplicate_count": 0, "file_path"...
ዉይይት፣ የትራምፕ ድል፣ መርሐቸዉ፣ የዓለም ሥጋትና ተስፋ እሑድ፣ ኅዳር 1 2017071124 ዩናይትድ ስቴትስ የመሐል ግራ ፖለቲካን እንቢኝ ብላ ሴትና ጥቁር ፖለቲከኛን ጥላ፣ ዳግም ወደ ቀኝ ተስፈነጠረች።ነጭ፣ ወንድና ቱጃር ፖለቲከኛን መርጠችም።45ኛዉ ፕሬዝደንት አራት ዓመት እንደፎከሩት እንደገና 47ኛዉ ፕሬዝደንት ሆነዉ ተመርጠዋል።ዶናልድ ጆ ትራምፕ። ወግ አጥባቂዉ የዶናልድ ትራምፕ ፓርቲ ሪፐብሊካን በፕሬዝደንታዊዉ ምርጫ ብቻ ሳይሆን በሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤትም 52 መቀመጫዎችን በመቆጣጠር አሸናፊነቱ...
year=2024/part-01339.parquet/38877
{ "author": "ነጋሽ መሐመድ", "categories": "", "country_tld": "", "date": "2024-11-10", "description": "ኮሚንስታዊ ሥርዓት በአብዛኛዉ ዓለም ከፈራረሰ (እጎአ) ከ1991 ወዲሕ በጦር ኃይል፣በሐብት፣ በዲፕሎማሲ፣ በፖለቲካ፣ በሳይንስና ርዳታ ከዓለም ቀዳሚዉን ሥፍራ የምትይዘዉ ዩናይትድ ስቴትስ፣ለአራት ዓመት የምትመራዉ በትራምፕ ይሁንታና ፍቃድ ነዉ።የተቀረዉ ዓለም ዩናይትድ ስቴትስ ጠላትም ሆነ ወዳጅ የትራምፕን መርሕና ርምጃ ማማተር ግድ አ...