instruction stringclasses 5
values | extractive_text stringlengths 163 2.03k | summary stringlengths 19 142 |
|---|---|---|
Generate a news headline for the following article. | ባህር ዳር ከነማ በመጀመሪያው አጋማሽ የነበረበትን ክፍተት በሁለተኛው አጋማሽ ማረሙ ውጤት እንዳስገኘው አሰልጣኙ ተናገሩ። ለባህር ዳር ከነማ ፍጹም አለሙና ማማዱ ሲድቤ ሁለት ሁለት ግቦችን አስቆጥረዋል። ከባህር ዳር ከነማ ሁለት ተጫዋቾችና ከድሬድዋ በኩል አንድ ተጫዋች ባልተገባ አጨዋወት ምክንያት የቢጫ ካርድ ሰለባ ሆነዋል። የባህር ዳር ከነማ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በሜዳችን ሁለተኛውን ጨዋታ በአሸናፊነት ተወጥተናል፣ የዘጠና ደቂቃ ጨዋታችንም ሁለት መልክ ነበረው ብለዋል። ለድሬድዋ ከነማ ብቸኛዋን ግብ ... | ባህር ዳር ከነማ በመጀመሪያው አጋማሽ የነበረበትን ክፍተት በሁለተኛው አጋማሽ ማረሙ ውጤት እንዳስገኘው አሰልጣኙ ተናገሩ። |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት ሰኔ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጽኑ ህመም ላይ የሚገኙት አቶ ሃብታሙ አያሌው ከሃገር ውጭ እንድታከሙ የቀረበለትን ጥያቄ የተሟላ አይደለም ሲል ሃሙስ ምላሽ ሰጠ። አቶ ሃብታሙ አያሌው በአሁኑ ወቅት የህመም ማስታገሻን ብቻ እያገኘ እንደሆነ የሚናገሩት ቤተሰቦች ፍርድ ቤት እንድሟላ ሲል የሰጣቸውን ምላሽ ለማሳካት የተቻላቸውን ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስረድተዋል። ከሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ በጽኑ ህመም ላይ የሚገኘውና የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የሆ... | የፌደራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቶ ሃብታሙ አያሌው የውጭ አገር ህክምና ጥያቄን በተመለከተ ውሳኔ ለመስጠት የተሟላ መረጃ አልቀረበልኝም አለ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በርከት ያላችሁ የዘሃበሻ አንባቢያን ዛሬ በጉጉት እየተጠበቀ ያለውን የሚኒሶታውን ደብረሰላም መድሃኔአለም ቤክ ቀጣይ ሁኔታን የሚወስነውን ምርጫ በተመለከተ ውጤቱ ምን ሆነ ስትሉ በስልክ በኢሜል እና በተለያዩ መገናኛ ዘደወች በጠየቃችሁን መሰረት የቤተክርስቲያኑ አሁን ያለበት ሁኔታን እነሆ። የፍርድ ቤት ዳኛና ከሁለቱም ወገኖች የተወከሉ ሰወች ባሉበት የድምጽ ቆጠራው እየተካሄደ ነው። በፍርድ ቤት በታዘዘው መሰረት ወደ ሃገር ቤቱ ሲኖዶስ እንጠቃለል የሚለውም እንደነበርነው በገለልተኛነት እንቆይ የሚለውም ወገን... | የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔአለም ቤክ ምርጫ ተጠናቀቀ |
Provide a news headline based on the following text. | መግለጫውን በ ለማንበብ እዚህ ይጫኑዘሃበሻ ሰሞኑን በትግራይ የህወሃት መሪወችና ካድሬወቻቸው ከየመንደሩ የተውጣጡ ነብሰ ገዳይ ስብሰባ በታኝና አፋኝ የዱየ ቡድኖችን በተለያየ መልኩ በማደራጀት በአረና ትግራይ አባላትና አመራር ላይ የከፈቱትን አድስ የመንጥርና የድብደባ ዘመቻን አስመልክቶ በድያስፖራ የአረና ትግራይ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ለዘሃበሻ በላከው መግለጫ ድርጊቱን አወገዘ። በሃገራችን ፍትህ የጠማው በረሃብ አለንጋ የሚገረፍና በልቡ የሸፈተ ህዝብ እስካለ ድረስ እናንተ የምትፈጽሙትን ጊዜው ያለፈበትና ... | በልቡ የሸፈተ ህዝብ የካድሬወች ጋጋታና ሽብር አይገታውም በድያስፖራ የአረና ደጋፊወች መግለጫ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናሁ አራት መቶ ኢትዮጵያውያን ቤተ እስራኤላውያን ወደ እስራኤል እንደሚገቡ መወሰኑን በማስታወስ፣ በቀጣዩ ሳምንትም ወደ እስራኤል ይመጣሉ ሲሉ ተናገሩ። ወደ እስራኤል የሚሄዱት ቤተ እስራኤላውን በፈረንጆቹ ግንቦት ሁለት ላይ የሚደረገው ምርጫ ላይ ይሳተፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ሲል ታይምስ ኦፎ እስራኤል የሂብሪው ሚድያን በምንጭነት ጠቀሶ ዘግቧል። ወደ እስራኤል የሚሄዱት ዜጎች ቤተሰቦቻቸው እስራኤል ወስጥ እንደሚኖሩ የተነገረ ሲሆን፣ በቀጣዩ ሳምንት የመጀመሪያው አውሮፕላ... | በቀጣዩ ሳምንት አራት መቶ ኢትዮጵያውያን ወደ እስራኤል ይመጣሉ ሲሉ ኔታናሁ ገለጹ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት የትምህርት ጥራት ማነስና የገበያ ፍላጎትን ያላማከለ የስልጠና ፕሮግራም፣ ከየተቋማቱ የሚመመረቁ ምሩቃን ያለ በቂ ክህሎት እንድወጡና በገበያው ውስጥ ተፈላጊነት አንዳይኖራቸው ማድረጉን አንድ ጥናት አመላከተ። በተመሳሳይ በዘርፉ ውስጥ የአምራችና አገልግሎት ሰጭ ኢንዱስትሪወች ሚና ውስንነት፣ በተለይም በማሰልጠኛ ተቋማቱና በድርጅቶቹ መካከል ያለው ቅንጅት ውስንነት፣ የማሰልጠኛ ተቋማትን ሊያንቀሳቅስ የሚችል ሃብት አለመኖር፣ ኢንዱስትሪወች ተለማማጆችን በቂ የልምምድ ጊዜ እንድያ... | ጉድለትንና ፍላጎትን ያላማከለ ስልጠና የተመራቂወችን ተፈላጊነት አሳጥቷል ተባለ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ኢሳት ዜናነሃሴ በባህርዳር ግብር ያልከፈሉ ነጋደወች በመታሰር ላይ መሆናቸው ታወቀ። ሱቃቸውን ዘግተው ሃገር ጥለው የተሰደዱም እንዳሉ የኢሳት ምንጮች ያረጋገጡ ሲሆን በአብዛኛው የአማራ ክልል አካባቢወች ግብር እንዳልተከፈለ መረጃወች አመልክተዋል። የተራዘመው የግብር መክፈያ ቀነ ገደብ ካበቃ በኋላ በየሱቅና መደብሩ የሄዱት የመንግስት ታጣቂወች ግብር አልከፈላችሁም በሚል ነጋደወቹን እያፈሱ መውሰዳቸው ታውቋል። በሌላ በኩል ጨለማን ተገን በማድረግ በተለያዩ የባህርዳር ክፍሎች የሚገኙ ወጣቶችን በማፈስ ወዷልታወ... | በባህርዳር ግብር ያልከፈሉ ነጋደወች በመታሰር ላይ መሆናቸው ታወቀ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ከጥቂት ወራት በፊት በሁለቱ ሃገራት መካከል በጥቂት ጊዜ ውስጥ ሰላም ይፈጠራል እንድሁም መሪወቹም ተገናኝተው ፊት ለፊት ይነጋገራሉ ብሎ ያሰበ አልነበረም። የኢትዮጵያና ኤርትራን የአብሮነት እርምጃ ምን ይፈትነዋል የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል በፎቶ ይህ ግን የታሪክ ጅማሮ ነው፤ በተለይም ሃገራቱ በጦርነት ከመቋሰላቸው አንፃርና ያልተፈቱ ጉዳዮች በመኖራቸው መጭውን ጊዜ ፈታኝና አስቸጋሪ ያደርገዋል። ኢትዮጵያ የአልጀርስን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ አደርጋለሁ ማለቷን ተከትሎ የባድመና የኢሮብ ህ... | የኤርትራና የኢትዮጵያ መሪወች ተገናኝተው ተወያይተዋል፤ ቀጣዩስ |
Provide a news headline based on the following text. | ዛሬ ጎንደር ላይ በሚደረገው ብቸኛ የተስተካካይ መርሃ ግብር ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጨዋታው ባለሜዳወቹ ፋሲል ከነማወች ኳስን ተቆጣጥረው በመጫወት አብዛኛውን ደቂቃወች በደደቢት የሜዳ ክፍል ላይ ሊቆዩ ይሚችሉበት እና ደደቢት ደግሞ ጥንቃቄ የተሞላበት አቀራረብን ይዞ እንደሚገባ የሚጠበቅበት ነው። የዛሬውን ጨምሮ ሶስት ተስተካካይ ጨዋታወች ያለው በመሆኑም ሊጉን እስከመምራት የሚያደርሰው እድል እጁ ላይ ይገኛል። በመሆኑም ለፋሲል ከነማወች በአምስቱ የአማካይ መስመር ተሰላፊወቹ ድጋፍ ሊያገኝ የሚ... | ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ ፋሲል ከነማ ከ ደደቢት |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ህዳር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሃያ ስድስት አመቷ ህንዳዊት ከሌሎች በተለየ ስላሳ ስምንት ጥርሶች ያሏት በመሆኑ በአለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ለመስፈር በቅታለች። ካልፓና ባላን የተባለችው ህንዳዊቷ ብዙወች በተፈጥሮ ካላቸው አማካይ የጥርስ ብዛት ስድስት ተጨማሪ ጥርሶች እንዳሏት ታውቋል። ይህም የሰው ልጅ ሊኖረው ከሚችለው በላይ ብዙ ጥርስ ያሏት በሚል በአለም ድንቃድንቅ መዝገብ ለመመዝገብ እንዳበቃት ጊነስ ወርልድ ሪከርድስ አስታውቋል። ባላን የሰው ልጅ ሊኖረው ከሚገባው በላይ በታችኛው ... | ስላሳ ስምንት ጥርስ ያላት ህንዳዊት በአለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ተመዘገበች |
Write a brief headline summarizing the article below. | ከኢትዮጵያ ወደ ጅቡቲ በቀን የሚላከውን ሃያሽህ ሚትሪክ ኪዮብ የውሃ መጠን ቢያንስ በሃምሳ በመቶ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ግንባታውን ያከናወነው እና አሁንም እያስተዳደረው የሚገኘው ቻይናዊው የግንባታ ኩባንያ ሲጅሲኦሲ ለአድስ ማለዳ አስታወቀ። ሲጅሲኦሲ ለአድስ ማለዳ ጨምሮ እንደገለጸው ፕሮጀክቱ ሲጀመር አንድ መቶሽህ ሜትሪክ ኪዮብ ውሃ ወደ ጅቡቲ በየቀኑ ለመላክ ታስቦ የነበረ ቢሆንም የሚፈለገው የኤሌክትሪክ ሃይል ባለመሟላቱ ከታሰበው በታች የውሃ መጠን እየተላከ እንደሚገኝ አስታውቋል። በሱማሌ ክልል ሽን... | ከኢትዮጵያ ወደ ጅቡቲ የሚላከውን የውሃ መጠን ለማሳደግ እየተሰራ ነው |
Create a short title for the given news content. | ጸረ ሙስና ኮሚሽን አድስ ኮሚሽነር ተሾመለት ሃሙስ ሃዳር ሰባት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ለምክር ቤት የቀረበው የጥሬ ቆዳና ሌጦ ግብይት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፣ ተጠሪነቱ ለእንስሳትና አሳ ሃብት ሚኒስቴር እንድሆን ሃሳብ አቀረበ። ህጉን በበላይነት ለማስፈጸምና ግብይቱን ለመምራት፣ በገበያ ውስጥ የሚስተዋሉ ችግሮችን እንድቀርፍ ተብሎ ተጠሪነቱም ከንግድ ሚኒስቴር ወደ እንስሳትና አሳ ሃብት ሚኒስቴር እንድዛወር በረቂቅ አዋጁ ተገልጿል። ለሶስተኛ አመት የስራ ዘመን አምስተኛ መደበኛ ስብሰባ ረቂቅ አዋጁ... | የቆዳና ሌጦ ግብይት ተጠሪነት ለእንስሳትና አሳ ሃብት ሚኒስቴር ሊዛወር ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | ላለፉት ዘጠኝ አመታት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን በማቋቋም ሲሰሩ የቆዩ ጋዜጠኞችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ትናንት ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ጋዜጠኞቹ ትናንት ማለዳ አንድ ሰአት ላይ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በመቶወች የሚቆጠሩ የሙያ አጋሮቻቸው፣ አክቲቪስቶች፣ የሃገር ሽማግሌወችና ፖለቲከኞች አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን አንጋፋው ጋዜጤኛና የጋዜጠኝነት መምህር ዶክተር ማእረጉ በዛብህ የእንኳን ደህና መጣችሁ ጉንጉን አበባ አበርክተውላቸዋል። ኢሳት በሃገር ውስጥ መሰረቱን ለማስፋትና ራሱን በ... | የኢሳት ጋዜጠኞች አገር ቤት ገብተዋል |
Create a short title for the given news content. | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማሃበር ከተመሰረተ ከአንድ አመት በኋላ ነው ፕሪሚየር ሊጉ የመልቲ ቾይዝ አፍሪካ እህት ድርጅት በሆነው ሱፐር ስፖርት አማካይነት፣ ቀጥታ የሚድያ ሽፋን ማግኘት የጀመረው። ይሁንና መልቲ ቾይዝ አፍሪካ በውል ስምምነቱ መሰረት የአንድ አመት ቀሪ ኮንትራት እንዳለው ቢታወቅም፣ አነስተኛ የአክሲዮን ድርሻ እንዳለው የሚነገርለት ካናል ፍራንስ የመልቲ ቾይዝ አፍሪካን ሙሉ ድርሻ ጠቅልሎ ሊወስድ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማሃበር የሊጉን የሚድያ መ... | የሱፐር ስፖርት የባለሙያወች ቡድን አድስ አበባ ሊመጣ መሆኑ ተሰማ |
Provide a news headline based on the following text. | የቢቢሲ ፓናሮማ ፕሮግራም የምርምር ዘገባን ተከትሎ የእንግሊዝ ታክስ ከፋዮች ገንዘብ ሶሪያ ለሚገኝ አክራሪ ቡድን ውሏል በሚል የእንግሊዝ መንግስት አንድ የእርዳታ ፕሮጀክትን አግዷል። ዘ ፍሪ ሲሪያን ፖሊስ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ የተቋቋመው የሶሪያ አመጽን ተከትሎ ሲሆን አላማውም በተቃሚው ሃይል ቁጥጥር ስር የነበሩ ግዛቶች ላይ ህግና ስርአትን ማስፈን ነው። አክሰስ ቱ ጀስቲስ ኤንድ ኮሚዩኒቲ ሴኩሪቲ እንደሚለው ከሆነ የሶሪያ ፖሊስ ነፃ አውጭ መሳሪያን የማይታጠቅ ከማህበረሰቡ የተውጣጣ የፖሊስ ሃይል ሲሆን... | የእንግሊዝ የእርዳታ ገንዘብ በሶሪያ ለሚገኙ አክራሪወች ውሏል ተባለ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የተራዘመው የምህረት አዋጅ የዘጠና ቀኑ ምህረት አዋጅ አስተምሮቱ አጭሩን ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም የበረራ ፈቃድ እና የአሻራ አሰጣጡ ተጠያቂ ማነው በቂ ድጋፍ ለማድረግ የሰው ሃይልን ስለማደራጀት ስራው በማን ነው የሚሰራው የድፕሎማቶች መኖሪያና የስራ ፈቃድ የሌላቸው ሳውድን በዘጠና ቀን ውስጥ ለቀው እንድወጡ የተሰጠው ቀነ ገደብ ለስላሳ ቀናት ተራዝሟል። ከዚሁ በተያያዥ ለአዳድስ ተመዝጋቢወችና አሻራ ግልጋሎት ጠያቂወች የተሳለጠ አገልግሎት ለመስጠት ከሳውድ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በከፍተኛ የመንግስት ሃላፊ... | የሳውድ የተራዘመ የምህረት አዋጅ እንደት እንጠቀምበት |
Provide a news headline based on the following text. | ከሁለት አመት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ወደ ስልጣን ያመጣው ለውጥ ይፋ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ከፖለቲካው በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያወችም እንደሚደረጉ ሲነገር ቆይቷል። ይህ የባንኩ ውሳኔ ኢትዮጵያ ጥብቅ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደሯን እያላላች ስለመምጣቷ የሚያመላክት ሲሆን፤ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ ከአገር ውጭ እንድበደሩ መፍቀዱ ለላኪወች መልካም አጋጣሚን ይዞ የሚመጣ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች የምንዛሪ ስርአት በገበያ ዋጋ መወሰን እንዳለበት... | በሁለት ሽህ ጎልተው የወጡ ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮች |
Write a brief headline summarizing the article below. | ከፍተኛ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ አመራሮች እና አባላትን ጭምሮ ሌሎች ተጠርጣሪወች ትናንት አርብ ነሃሴ አንድ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት የሱሉልታ ከተማ የወረዳ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን ከተጠርጣሪ ጠበቆች መካከል አንዱ የሆኑት ቶኩማ ዳባ ዶክተር ለቢቢሲ ተናግረዋል። ስማቸውን ከላይ የተጠቀሰው የኦነግ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር ከዋሉ አንድ ወር ቢያልፋቸውም፤ ፍርድ ቤት ሲቀርቡ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን እና ከቤተሰብና ከጠበቆቻቸውም ጋር ግነኙነት እንዳልነበራቸው ጠበቃ ቶኩማ ተናግረዋል። በት... | ፍርድ ቤት፡ የኦነግ አመራሮች፣ አባላት እና የኬንያዊው ጋዜጠኛ የፍርድ ቤት ውሎ |
Provide a news headline based on the following text. | ነሃሴ ፭ አምስት ቀን ፳፻፰ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ታላላቅ አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃንና የሰብአዊ መብት ተቋማት በኢትዮጵያ በተለይ በኦሮሚያና አማራ ክልል ውስጥ የተካሄደውን የጅምላ ግድያ በስፋት አትኩሮት ሰጥተው ዘግበውታል። የፈረንሳዩ ፍራንስ ሃያ አራት ደግሞ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች በመንግስት አልሞ ተኳሾች ሰላማዊ ንጹሃን ዜጎች በጅምላ መገደላቸውን ዘግቦ ገዥው መንግስት ህዝባዊውን ተቃውሞ ለመግታት የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡንም አትቷል። በአናሳወው ህወሃት ኢህአደግ የሚመራው ገዥው ፓርቲ ... | በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ የተለያዩ አለማቀፍ ሚድያወች ሽፋን እየሰጡት ነው። |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሃገር በፈተናወች ውስጥ ሆና ያከናወነቻቸው ፕሮጀክቶች በአግባቡ ሊሰነዱና በቀጣይ ፕሮጀክቶች መማሪያ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለጸ። በመፃህፍት ዳሰሳው ላይ የማእድን ሚኒስትሩ ኢንጅነር ሃብታሙ ተገኝ ፥ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ እና አርሶ አደር አሸናፊ አያሌው በመፃህፉቱ ዙሪያ ሃሳባቸውን አጋርተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃሳብ አመንጭነት በተከናወኑ ፕሮጀክቶችም ሆነ በሌሎች ፕሮጀክቶች ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር አ... | ሃገር በፈተናወች ውስጥ ሆና ያከናወነቻቸው ፕሮጀክቶች በአግባቡ ሊሰነዱ እንደሚገባ ተመለከተ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ዛሬ ሰአት ላይ በተደረጉ አምስት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታወች ሁለቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ ሶስቱ ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። አስቶንቪላ ከብሬንት ፎርድ አንድ አቻ፣ ኒውካስትል ዩናይትድና ሳውዝ ሃምፕተን ሁለት እኩል እንድሁም ዌስትሃም ዩናይትድና ክሪስታል ፓላስም ሁለት አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀዋል። በዚህም መሰረት ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚወቻቸውን ሲያሸንፉ አስቶንቪላ ከብሬንት ፎርድ፣ ኒውካስል ዩናትድ ከሳውዝ ሃምፕተን፣ ዌስ... | ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚወቻቸውን አሸነፉ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈራረሙ። አቶ ሽፈራው ተሊላ የተፈረመው የምሰሶ ኪራይ ስምምነት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ለቴሌኮም አገልግሎት ለመጠቀም እንደሚያስችል ጠቁመው መሰረተ ልማቶችን በጋራ መጠቀም መቻሉ ጥራት ያለውና አስተማማኝ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል ብለዋል። አንዋር ሶውሳ በበኩላቸው የተፈረመው ስምምነት የሁለቱን ተቋማት ሃብት በጋራ ለመጠቀም የሚ... | ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈረመ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ቁሳቁስ ጥገናን በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከሳናድ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር ተፈራረመ። የሳናድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መንሱር ጃንሃድ በበኩላቸው በአፍሪካ የመጀመሪያው በሆነው ትብብር ደስተኞች መሆናቸውን ተናግረዋል። ለቀጣዮቹ አመታት የሚቆየው ይህ ስምምነት እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ አቪየሽን ኮንፈረስ ውጤት ነው ብለዋል ዋና ስራ አስፈፃሚው። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማር... | አየር መንገዱ ለ አመታት የሚቆይ የአውሮፕላን ቁሳቁስ ጥገና ስምምነት ተፈራረመ |
Provide a news headline based on the following text. | አዋጁ ቢነሳም ጭምብል ሳያደርጉ መንቀሳቀስ በህግ ያስቀጣል ተብሏል በኮሮና ቫይረስ ኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመነሳቱ፣ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢወች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መባባሱንና ስጋት መፍጠሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የቀብር፣ የሰርግና የማሃበራዊ ስነ ስርአትን በሚመለከትም ከሃምሳ ሰወች ባልበለጠና ርቀትን በጠበቀ ሁኔታ በጥንቃቄ እንድካሄድ የተላለፈው መመርያ፣ በዚያው እንድቀጥልና አገልግሎት የሚሰጡ ካፌወች፣ ሬስቶራንቶች፣ መዝናኛና ስፍራወች በጠረጴዛ ሶስት ሶ... | ከአዋጁ መነሳት ጋር በተያያዘ የኮሮና ቫይረስ መስፋፋቱንና ስጋት መፍጠሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ |
Create a short title for the given news content. | ግንቦት ፲፰ አስራ ስምንት ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የሰብአዊ መብት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ከእስር ቤቶች የሚወጡት መረጃወች አስደንጋጭና አሳሳቢ ናቸው ብሎአል። ከዚሁ አካባቢ የተያዙና ወደ ማእከላዊ እስር ቤት ሊወሰዱ ይችላሉ የተባሉ የዘጠኝ ሰወችን ስም ዝርዝርም ይፋ አድርጓል። በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢወች ሰወችን ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ይዞ ማሰርና ማሰቃየት መቀጠሉን በቅርቡ ከታሰሩት በመቶወች ከሚቆጠሩ ተማሪወች መካከል የተወሰኑትን ዘርዝሮ አቅርቧል። በምእራብ ወለጋ የተያዙ ሃምሳ እስረኞች... | በኦሮምያ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ የታሰሩ ተማሪወች ስቃይ እየደረሰባቸው መሆኑን ሂውማን ራይትስ ሊግ አስታወቀ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ግንቦት ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ በቤተ እምነቶች ላይ የደረሰውን ውድመት ጎብኝተዋል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሃፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በበኩላቸው፥ ድርጊቱ ሃይማኖትን የማይወክል መሆኑን ገልጸው ይህም በመሆኑ ጉዳት የደረሰባቸውን ቤተ እምነቶች መልሶ ለመገንባት የሚደረገው ርብርብ ሊጠናከር ይገባል ብለዋል። በኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኡለማ ምክር ... | በወራቤ ጉዳት የደረሰባቸው አብያተ ክርስቲያናትንና የንግድ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት ገንዘብ እየተሰባሰበ ነው |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ የካቲት ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ጃይካ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ተልእኮወች እንድሳኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል። በተለይም ጃይካ ለቀድሞ ተዋጊወች ምዝገባና ድጅታል መታወቂያ ዝግጅት የሚያገለግሉ የቴክኖሎጅ ግብአቶችና የሙያ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ማሳየቱን አድንቀዋል። በውይይታቸውም አምባሳደር ተሾመ የጃፓን መንግስት የቀድሞ ታጣቂወችን መልሶ ለማቋቋም ለሚደረገው ጥረት እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል። የጃይካ የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤትት ... | ጃይካ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ተልእኮወች እንድሳኩ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የዳሸን ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃኑ ወልደ ስላሴና ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አበበ ተክሉ የስራ መልቀቂያቸውን አስገብተው ከሃላፊነታቸው ተነሱ። አቶ አበበ የሪሶርስና ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በማገልገል ላይ የነበሩ ሲሆን፣ በተጨማሪም የፖሊሲ ደቨሎፕመንት ኮሚቴ አባል ነበሩ። አቶ አስፋው የኦፕሬሽንስ ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዚዳንት ሲሆኑ፣ እሳቸውም የፖሊሲ ደቨሎፕመንት ኮሚቴ አባል ናቸው። በመጋቢት ወር ሁለት ሽህ አራት አመተ ምህረት የቀድሞውን ፕሬዚዳንት አቶ ልኡል ሰገድ ተፈሪን ተክተ... | የዳሸን ባንክ ፕሬዚዳንትና ምክትላቸው ከሃላፊነታቸው ለቀቁ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ካቢኔ ድርቅ ሊያመጣ የሚችለውን ጉዳት ለመቋቋም ሃያ ሁለት ሚሊየን ብር በሙሉ ድምጽ አጸደቀ። ከአደጋ ተጋላጭነት አያያዝ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ተነስተው ውይይት እንደተደረገባቸው የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሸን አስታውቋል። ስራ አስፈፃሚ ካቢኔው ሊያጋጥም ስለሚችል ድርቅ እና የአካባቢው ሰላም ላይም ውይይት ማድረጉ ተገልጿል። በተጨማሪም በበጀት አመቱ እንድሰራ የታቀደው የሶማሌ ክልል የባህል ማእከል በአስቸኳይ ግንባታው እ... | የሶማሌ ክልል ስራ አስፈፃሚ ካቢኔ የፊት ጭምብል ያልለበሰ ሰው አገልግሎት እንዳይሰጥ ወሰነ |
Generate a news headline for the following article. | ሩሲያ ለምታስተናግደው የአለም ዋንጫ ከአፍሪካ በምርጥ ብቃታቸው ከተመረጡ ስድስት እጩ ዳኞች አንዱ የሆነው ኢንተርናሸናል አልቢትር ባምላክ ተሰማ፣ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በቀጣዩ ወር የሚከናወነውን የቻን ዋንጫ በዋና ዳኝነት እንድመራ ተመርጧል። ለሁለት ሽህ የአለም ዋንጫ ከስድስቱ እጩ አፍሪካውያን የእግር ኳስ ዳኞች አንዱ እንደሆነ የተነገረለት ባምላክ ተሰማ፣ እ ኤ አ በሁለት ሽህ የውድድር አመት ትልቅ ስኬት አስመዝግቧል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን ካፍ የአፍሪካ አገሮችን የውስጥ ሊግ ለማጠናከር በ... | ባምላክ ተሰማ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ ወደ ሞሮኮ ያቀናል |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ኢትዮጵያ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እደግፋለሁ አለ። አቢባቶው ዋኔ በበኩላቸው መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ መግለፃቸውን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ሚኒስትር ደኤታዋ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማ... | አይኦኤም ኢትዮጵያ ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እደግፋለሁ አለ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ሚያዚያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢ ፌ ድ ሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውደ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት እስማኤል ኦማር ጊሌ የእንኳን ደስ አለወት መልእክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚደንት ኦማር ጊሌ በከፍተኛ የህዝብ ተሳትፎና ድምጽ ፕሬዚደንታዊ ምርጫን በማሸነፋቸው ፕሬዚደንት ሳህለ ወርቅ ልባዊ ደስታቸውን ገልጸዋል። የጅቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ በአገሪቷ ለአምስትኛ ጊዜ በተከናወነው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በከፍተኛ ድምጽ ማሸነፋቸው ይታወቃል። ለእርሳቸውና ወንድም ለሆነው የ... | ፕሬዚደንት ሳህለ ወርቅ ዘውደ ለጅቡቲው ፕሬዚደንት የእንኳን ደስ አለወት መልእክት አስተላለፉ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ባለስልጣን አራት መቶ ሰባ የሚደርሱ ዘመናዊ የህዝብ ትራንስፖርት መጠበቂያ መጠሊያወችን አስገንብቶ ለአገልግሎት ማብቃቱን አስታወቀ። የቻይናው ጃንግዚ ወተር ኤንድ ሃይድሮ ፓወር የተባለ ኩባንያ ባለስልጣኑ ያወጣውን አለም አቀፍ ጨረታ በማሸነፍ የአምስት መቶ የትራንስፖርት መጠበቂያ መጠሊያወችን ግንባታ በ ዘጠና ስምንትነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ለማከናወን ተስማምቶ ስራውን እያጠናቀቀ እንደሚገኝም አቶ ዳዊት ተናግረዋል። እስካሁን ድረስ የአራት መቶ ሰባ የትራስንፖር... | ባለስልጣኑ አራት መቶ ሰባ የትራንስፖርት መጠበቂያ መጣሊያወችን ለአገልግሎት ማብቃቱን አስታወቀ |
Provide a news headline based on the following text. | በኢትዮዽያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሃ ኛ ሳምንት ሽረ ላይ መካሄድ የነበረበት የሽረ እንዳስላሴ እና ባህርዳር ከተማ ጨዋታ በፌደሬሽኑ ሊግ ኮሚቴ ውሳኔ መሰረት ጥር ሃያ እሁድ ለገጣፎ ላይ በስምንት ላይ ሊደረግ መርሃ ግብር ቢወጣለትም በከተማው በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ምክንያት የጸጥታ አካላት በበቂ ሁኔታ ባለመኖሩ በሚል ምክንያት መካሄድ ሳይችል መቅረቱ ይታወሳል። ጨዋታው እንደሚካሄድ በማሰብም የሁለቱም ቡድኖች ተጫዋቾች ወደ ሜዳ ገብተው ልምምዳቸውን ጨርሰው ዳኞችም ለመጫወት ብቁ መሆናቸውን ቲሴራቸ... | ሽረ ከ ባህርዳር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ዛሬም ሳይካሄድ ቀረ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በግጭት ምክንያት በአለም አቀፍ ደረጃ የሚፈናቀሉ ሰወች ቁጥር ወደ አንድ መቶ አስር ሚሊየን ከፍ ማለቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፍልሰተኞች ኤጀንሲ አስታወቀ። የፍልሰተኞች አሃዙ እስካሁን ከተመዘገበው አመታዊ የአለምአቀፍ ተፈናቃዮች ቁጥር አንፃር ከፍተኛው ነው ተብሏል። ቁጥሩ ባለፈው አመት መጨረሻ ላይ ከተመዘገበው ከ ሚሊየን ወደ አንድ መቶ ስምንት ነጥብ አራት ሚሊየን ማደጉን የኤጀንሲውን ሪፖርት ጠቅሶ ኤዥያ ዋን ዘግቧል። በዩክሬን እና በሱዳን የ... | የአለም አቀፍ ተፈናቃዮች ቁጥር አንድ መቶ አስር ሚሊየን ደረሰ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፈጣን የፖሊስ ጀልባወችን ለማሰራት ከመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል በዚህ ጊዜ ፈጣን የፖሊስ ጀልባወችን ማሰራት ያስፈለገው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቱሪዝም መዳረሻ በመሆኑ የተጠናከረ የፖሊስ አገልግሎት ለመስጠት እንደሆነ አንስተዋል። የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር... | የፖሊስ ጀልባወችን ለማሰራት የውል ስምምነት ተፈረመ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በምርት ጥራቱ ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል ፋብሪካው የታሸገው ለእድሳት ነው የፔፕሲ ዋና ስራ አስፈፃሚየሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ከምርት ጥራት ጋር በተያያዘ ለምርመራ መታሸጉ ተጠቁሟል። የሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታቸው ቢርቦን ስለ ፋብሪካው መታሸግ ጠይቀናቸው በሰጡት ምላሽ ፋብሪካው የታሸገው ቴክኒካል እድሳት ለማድረግ ነው ብለዋል። የኩባንያው ሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ውስጥ በተመረቱ ምርቶች ላይ ታዩ... | የፔፕሲ የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ታሸገ |
Create a short title for the given news content. | በአገራችን የፍቅርና የለውጥን ብርሃን እየፈነጠቃችሁልን ለምትገኙ ለእናንተ የለውጥ አራማጆች ያለኝን አድናቆትና ክብር ስገልጽ ደስ እያለኝ ነው። ይህን የመሰለ ታሪክ ያለን ህዝቦች ሆነን ሳለ፣ አሁን ላይ በአንዳንድ አካባቢ የሚንጸባረቀው ጠባብ ዘረኝነትና የጎጥ ሽኩቻ የአቅማችንን ማዳከም የሚያመለክት፣ የስብእናችንን መደህየት የሚያጋልጥ፣ የዝቅጠታችንን ደረጃ የሚናገር ስለመሆኑ አይታየን ይሆን ሰውን ሰው የሚያሰኘው አስተሳሰቡና እውቀቱ ነው። ፍቅር ውስጥ ቁጥብነት ቢኖርም የዚህ ዘመን ሰወች ለዚህ ሲተናነቀን... | ማወቅ መለወጥ እንጅ ማጥፋት አይሁን |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድማስ ዜና፦ እዚህ አትላንታ ነው፣ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፓስተር የሆኑት ቄስ ዶክተር ቶሎሳ ጉድና በሚያስተዳደሩት ቤተክርስቲያን አባላት የሃምሳ ሰባትሽ ዶላር ካድላክ መኪና ተሸልመዋል። የዝግጅቱ አስተባባሪወች ለአድማስ ሬድዮ በፎቶግራፍ አስደግፈው እንደገለጹት፣ ሽልማቱ የተበረከተላቸው ወንጌል ማስተማር የጀመሩበትን ሃምሳኛ ምክንያት በማድረግ ነው ተብሏል። ይህ የሆነው ባለፈው ማርች በተደረገ ልዩ ዝግጅት ላይ ነው። እንድሁም ፣ ለአስር አመት ያህል ቢበላሽ መኪናው የሚሰራላቸው መሆኑ በሽልማ... | ቄስ ዶክተር ቶሎሳ ጉድና የሃምሳ ሰባትሽ ዶላር መኪና ተሸለሙ |
Generate a news headline for the following article. | ክቡር ሚኒስትር በቀላሉ ይወጡታል አይጨነቁ። እና ምን ማድረግ አለብህ ነው የምትለኝ መዘጋጀት ነው መፍትሄው ክቡር ሚኒስትር። ምን ማለት ነው እርስወ በጥሞና ያዳምጡኝ እንጅ አብራራዋለሁ ክቡር ሚኒስትር። ሌላ ለምን ሊሆን ይችላል ለፖለቲከኞችም ሊሆን ይችላል የሚጸልዩት። የምን ጥንቃቄ ነው የምታወራው ማለቴ በውይይቱ የሚሳተፉት በዘርፉ ልምድ ያካበቱ ስለሆኑ ዝግጅት ማድረግወ ተገቢ ነው ማለቴ ነው። አንች ደግሞ ዝም ብለሽ መቃረን ትወጃለሽ፣ የሚጸልዩት ለፖለቲካው ብቻ ላይሆን ይችላል። ጸሎት የምን ጸሎት ፖለ... | ክቡር ሚኒስትሩ በተጋበዙበት የውይይት መድረክ ላይ ስለሚያደርጉት ንግግርና የሚነሱ ጥያቄወችን እንደት እንደሚመልሱ ከአማካሪያቸው ጋር ሆነው በቢሮዋቸው ዝግጅት እያደረጉ ነው |
Create a short title for the given news content. | የዚምባቡዌ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት በቅርቡ የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤቶች እንድሰርዝ ተቃዋሚወች ያስገቡትን አቤቱታ ውድቅ አደረገው። ተቃዋሚው እጩ ኔልሰን ቻሚሳ አርባ አራት ከመቶ ድምጽ ያገኙ ሲሆን የእርሳቸው የህግ ጠበቆች የምርጫው ውጤት ትክክል አይደለም ያሸነፉት ቻሚሳ ናቸው ብለው ተሟግተዋል። ይፋ በተደረገው የድምጽ ውጤት መሰረት ምናናጋግዋ ሃምሳ ነጥብ ስምንት ከመቶ ድምጽ አግኝተው በጠባብ የድምጽ ብልጫ አሸንፈዋል። ፍርድ ቤቱ ዛሬ አርብ የሰጠው ብይን ስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዚዳንት ኤመ... | የዜምባቡዌ ፍርድ ቤት የምርጫ ውጤቶች እንድሰረዝ ተቃዋሚወች ያስገቡትን አቤቱታ ውድቅ አደረገ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ወልድያ የዩንቨርስቲ ተማሪወች በአሁንሰአት ህዝባዊ ተቃውመው እያደረጉ ነውበአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ ለሳምንት የዘለቀው ግጭት ቀጥሎ ከጥር ቀን አመተ ምህረት ጀምሮ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ከቤት ያለመውጣት አድማ እየተደረገ ነው። የፌደራል ፖሊስ አላካት ወደ ከተማው ሲገቡም ተስተውሏል። የንግድ ድርጅቶችና መንገዶች መዘጋታቸውን ሪፖርተር በስፍራው ተገኝቶ ተመልክቷል። በወልድያ ከተማ የሚሰሩ አንድ መምህር ለሪፖርተር እንደገለጹት የመጀመሪያ መንፈቅ አመት የማጠቃለያ ፈተና እንድሰጥ ታቅዶ የነበ... | በወልድያ የቤት ውስጥ ቆይታ አድማ እየተደረገ ነው ዳዊት እንዳሻው |
Write a brief headline summarizing the article below. | በትግራይ ክልል በአሉ ከወድሁ መከበር ጀምሯል የደርግ መንግስት ከስልጣን ተወግዶ ኢህአደግ አገሪቱን የተቆጣጠረበትን የግንቦት ሃያ በአል ዘንድሮ በፌደራል ደረጃ በድምቀት ለማክበር አለመታሰቡንና በአሉን በተመለከተ የወጣ ፕሮግራም እንደሌለ ምንጮች ለአድስ አድማስ ተናግረዋል። በአሉ በፌደራል ደረጃ ቀደም ሲል እንደሚደረገው በስቴድየም ወይም በህዝብ መሰብሰቢያ አደባባዮች ላይ በድምቀት ለማክበር አለመታሰቡን የጠቆሙት ምንጮች፤ በመንግስታዊ ተቋማት ውስጥ በጽዳት ዘመቻ፣ በፓናል ውይይትና በስብሰባወች እንደሚከበ... | ግንቦት ሃያን በድምቀት ለማክበር የታሰበ ነገር የለም ተባለ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በዘጠነኛው የአለም ታዳጊወች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውጤታማ ሆነው ያጠናቀቁ የኢትዮጵያ ብሄራዊ አትሌቲክስ የልኡካን ቡድን ማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸው። ለኢትዮጵያ ሜትር ወርቅ በማምጣት የ ብር ተሸላሚ የሆነችው በዳቱ ሄርጶ ወጣቶችን ወክየ ወርቅ በማምጣቴና ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የገንዘብ ሽልማት ስለተበረከተልኝ አስደስቶኛል። ሽልማቱን ያዘጋጀው ብሄራዊ ፌደሬሽኑ ለሁሉም አትሌቶች ከወርቅ ሜዳልያ ባለቤቶች እስከ ተሳታፊወች በደረጃ በመከፋፈል ከ እስከ የገንዘብ ሽልማት አበርክቷል። መንግስ... | በአለም ታዳጊወች ሻምፒዮና ውጤታማ የሆኑት አትሌቶች ተሸለሙ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ከመላ ኢትዮጵያ የተወጣጡ ትምህርት ቤቶች ተካፋይ የሚሆኑበትና እድሜያቸው ከ አመት በታች የሆኑ የታዳጊ ወጣቶች የኮፓ ኮካ ኮላ የእግር ኳስ ውድድር አበበ ቢቂላ ስታድየም መከናወኑን በአዳማ ቀጥሏል። ከሁለቱም ጾታ የተመረጡ ምርጥ ተጨዋቾች በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ለማቀፍ ቀዳሚ ተግባሩ ያደረገው ውድድር በሴቶች ምድብ በኦሮሚያ ክልልና በደቡብ ክልል በተካሄደ ግጥሚያ ጀምረዋል። የዘንድሮ የኮፓ ኮካ ኮላ ብሄራዊ ውድድር ነሃሰ ሲጀመር በሴቶች ምድብ ኦሮሚያ ከደቡብ ሃረሪ ከቤኒሻንጉል ኢትዮጵያ ሶማሌያ ከአድስ... | የኮፓ ኮካ ኮላ ብሄራዊ የእግር ኳስ ውድድር በአዳማ እንደቀጠለ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | በአማራ ክልል በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ ዞን በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ከጥቅምት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ በተቀሰቀሰ የኮሌራ ወረርሽኝና የምግብ እጦት፣ የዘጠኝ ሰወች ህይወት ማለፉን የዞኑ ጤና መምርያ አስታወቀ። መንግስትና የአለም የምግብ ድርጅት ችግሩ በዞኑ በስፋት መኖሩን ተገንዝበው የህክምና ቁሳቁስና ተጨማሪ አልሚ ምግቦችን በስፋት ቢያቀርቡም፣ ታጣቂወች ወደ ጤና ተቋማት በመግባት እንደሚዘርፉ አቶ አሰፋ ገልጸዋል። ከዚህ ባሻገር በአልሚ ምግቦች ስርቆት የተሰማሩ ገበያ አውጥተው ሲሸጡ የተገኙ ከጤና ባ... | በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ ዞን በተከሰተ የኮሌራ ወረርሽኝና የምግብ እጥረት ዘጠኝ ሰወች ህይወት ማለፉ ተሰማ |
Create a short title for the given news content. | በደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የተፈረመውን ስምምነት ተግባራዊ እንድሆን ለማድረግ ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የኢጋድ አባል አገራት ቀደም ብለው ከተለያዩ ወገኖች ጋር የጀመሩትን ምክክር ለመቀጠል በዛሬው እለት ወደ ጁባ ያመራሉ። የኢፌደሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁና የሱዳን፣ የኬንያ፣ የዮጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንድሁም የጅቡቲና ሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታወች በጁባ በሚካሄደው ምክክር ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ባለስ... | ኢጋድ የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነትን ተግባራዊ ለማድረግ ጥረቱን እንደሚቀጥል አስታወቀ |
Create a short title for the given news content. | ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ይዞታውን በቀረበለት ጥያቄ መሰረት ለማስተላለፍ የተስማማው አቢሲኒያ ባንክ፣ በምትኩ ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ጎን አስር ሶስት መቶ ሃያ ዘጠኝ ካሬ ሜትር ቦታ እንድሰጠው የአድስ አበባ ከተማ ካቢኔ እንደወሰነለት አስታወቀ። የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ መሰረት ታየ እንደገለጹት፣ ባንካቸው ፍላሚንጎ አካባቢ ያሉትን ይዞታወቹን ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት በማስተላለፍ፣ በምትኩ ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ጎን ያለ ቦታ እንድተካለት ው... | አቢሲኒያ ባንክ ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ማስፋፊያ በለቀቀው ቦታ ምትክ አድስ ይዞታ አገኘ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ከቀናት በፊት ግጭት መከሰቱን ተከትሎ የተፈጠረውን የጸጥታ መደፍረስ ወደ ቀደመው ሰላም ለመመለስና የዜጎች የጸጥታ ዋስትና ለማረጋገጥ በቅንጅት በመስራት ላይ መሆኑ ተገለጸ። በተለይ ግጭቱ ከተከሰተ ወድህ እስከ ትላንት ድረስ መተከል አካባቢ ለሁለት ቀናት የተረጋጋ ሁኔታ መኖሩን የጠቆሙት ሃላፊው፤ይሁንና በአጎራባች በተለይ ዳንጉር ወረዳ ሌሎችም ከአማራ ክልል ጋር የሚያዋስኑ ጃዊ አካባቢወች የጸጥታ መደፈረስ እንደሚስተዋል አስታውቀዋል። ግጭቱን... | በክልሉ የዜጎችን የጸጥታ ዋስትና ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት ድሲግንቦት የኢህአደግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፓርቲው ሊቀመንበር ከሆኑ ወድህ የመጀመሪያውን ስብሰባ ሊያደርግ መሆኑ ተገለጸ። ውስጣዊው ክፍፍል እየተባባሰ መሄዱ እየተነገረ ባለበት በአሁኑ ወቅት የተጠራው የኢህአደግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ለሁለት ቀናት የሚቆይ መሆኑም ተመልክቷል። ህወሃት ከደኢህደን አቶ ሽፈራው ሽጉጤንና ሌሎች የተወሰኑ የደኢህደን አባላትን በመያዝ የህወሃትን የበላይነት በነበረበት ለማስቀጠል በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸው ተመልክቷል። አሁን በኢህአደግ... | የኢህአደግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ሊያደርግ ነው |
Generate a news headline for the following article. | የአለም ባንክ በኢትዮጵያ የሚታየው የሙስና ደረጃ እያደገ መምጣቱን ይፋ አደረገ። በመሰረታዊ አገልግሎት ሰጭ ተቆማት ብሎ ባንኩ በመደባቸው ትምህርት፣ ጤና፣ ፍትህና የመሳሰሉት ተቆማት ቀላል የማይባል ሙስና የሚታይባቸው መሆኑን አጋልጦል። ባለፈው አርብ በአለም ባንክ ይፋ የተደረገ ሪፓርት እንዳመለከተው በተለይ በግዥና በአቅርቦት ሂደቶች የሚታዩት ክፍተቶች ለሙስና አደጋ በመጋለጥ ከፍተኛውን ድርሻ መያዛቸውን ሪፓርቱ አመልክቶል። የሃገሪቱን የሙስና መጠን ላለፉት ስድስት ወራት ሲያጠና የቆየው የአለም ባንክ በ... | የአለም ባንክ በኢትዮጵያ የሚታየው የሙስና ደረጃ እያደገ መምጣቱን ይፋ አደረገ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ጥር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አንዳችን ለሌላችን ዘብ በመቆም ፤እየተደጋገፍን የፍቅራችንን መልካም መአዛ ለተከታይ ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅብናል አሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው። ዶክተር ሂሩት በመልእክታቸው ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በአል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው ብለዋል። ሚኒስትሯ በጃን ሜዳ በተከበረው የጥምቀት በአል ላይ ተገኝተው ለእምነቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ጥምቀትን ጨምሮ በሃገራችን የሚከበሩ... | አንዳችን ለሌላችን ዘብ መቆም ይገባናል ዶክተር ሂሩት ካሳው |
Create a short title for the given news content. | ነህሴ ሃያ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስተርኒስትር መለስ ዜናዊ ያስቀመጡት የመተካካት ፖሊሲ በህወሃት ነባር አመራሮች ሲተች ብአደኖች ፖሊሲውን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ባለመቻላቸው ግራ ተጋብተዋል። አቶ ስዩም መስፍን ከሶስት አመት በፊት ለኢቲቪ እና ኤስቢስ ለተባለ የውጭ ሬድዮ በሰጡት ቃለምልልስ እርሳቸውም ሆኑ ሌሎች አመራሮች የመተካካት ፖሊሰውን አምነውበት ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን ተናግረው ነበር። ነባር አመራሮቹ ወደፊት መምጣታቸው የሃይል አሰላለፉን ይቀይረው አይቀይረው አልታወ... | ህወሃቶች የአቶ መለስን የመተካካት ፖሊሲ ሲቀለብሱ ብአደኖች ደግሞ አቶ በረከትን በማእከላዊ ኮሚቴ አባልነት ይዘው ለመጓዝ መሰኑ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የሲቪል ማሃበራት አይተኬ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል። ባህር ዳር፡ መስከረም ሃያ ሶስት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ መረጃ እንደሚያመለክተው ሰብአዊ መብቶች ሰወች ሁሉ ሰው ሆነው በመፈጠራቸው ብቻ ያገኟቸው መብቶች ናቸው። በዘር፣ በቀለም፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በፖለቲካ አቋም፣ በአመለካከት፣ በዜግነት፣ በሃብት ደረጃ ወዘተ ልዩነት አይደረግባቸውም፤ ሰወች ሰው በመሆናቸው ብቻ እውቅና እና ጥበቃ ሊሰጣቸው የሚገቡ፣ ከሰወች ሰብአዊ ክብር ጋር በተፈጥሮ የተቆራኙና የማይነጣጠሉ ... | የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ የሰብአዊ መብት ጥሰትን መከላከል እንደሚገባ የህግ ምሁሩ ጠቆሙ። |
Generate a news headline for the following article. | በወታደር እሸቱ ወንድሙ የተፃፈው ህይወት በመንግስቱ ቤተ መንግስት ቁጥር ሁለት መጽሃፍ ታትሞ ለንባብ በቃ። ደራሲው ከዚህ ቀደም በሳተመው ቁጥር አንድ መጽሃፉ ውስጥ የተለያዩ ግለሰቦችን ስም መጥቀሱ ለዛቻና ማስፈራሪያ እንደዳረገው ጠቁሞ በሁለተኛው መጽሃፉ የግለሰቦችን ስም ከመጥቀስ መቆጠቡን አስታውቋል። የመጽሃፉ ደራሲ ቀድሞ የልዩ ሃይል አባል የነበረ መሆኑን በመጽሃፉ ሽፋን ላይ የገለጸ ሲሆን መጽሃፉም የጓድ መንግስቱ ሃይለማርያምና የአስተዳደራቸውን ምስጢራት ይበረብራል ተብሏል። መጽሃፉ በሁለት መቶ ሃያ... | ህይወት በመንግስቱ ቤተ መንግስት ቁጥር ሁለት ለንባብ በቃ |
Provide a news headline based on the following text. | የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ላለፉት ሃያ አንድ አመታት ሲያገለግል የቆየውን የጤና ፖሊሲ በአድስ መልክ ለመከለስ ከሚመለከታቸው አካላትና አጋር አካላት ጋር የምክክር ስራ መጀመሩን አስታወቀ። በሚኒስትሩ ልዩ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዳይሬክተር ጀኔራል ዶክተር አድስ ታምሬ እንደገለጹት ከሆነ ላለፉት ሃያ አንድ አመታት ሲሰራበት የቆየው የሃገሪቱ ጤና ፖሊሲ ውጤታማና በቀጣይም ሊያሰራ የሚችል ቢሆንም አሁን አገሪቱ ከደረሰችበት የኢኮኖሚ እድገትና ከህብረተሰቡ አኗኗር ጋር የበለጠ ለማስተሳሰር እንድቻል ፖሊሲውን መከ... | የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጤና ፖሊሲውን ሊከልስ መሆኑን አስታወቀ |
Create a short title for the given news content. | ቤተ እስራኤላውያን ለምእተ አመታት በኢትዮጵያ በተለይም በጎንደር፣ ጣና ሃይቅ አካባቢ ከኢትዮጵያውያን ጋር ኖረዋል አሁንም እየኖሩ ነው። የቤተ እስራኤላውያን ተወካዮች ለእስራኤሉ ፕሬዚዳንት ያላቸውን ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ከሰላሳ አመታት በፊት የተለዩዋቸውንም ቤተሰቦቻቸውን ማግኘት ከሰማይ እንደራቀባቸው ተናግረዋል። የእስራኤል ፓርላማ አባል የሆኑት ዶክተር አቭራም ንጉሴ በእንግሊዝ ነዋሪነታቸውን ያደረጉ ቤተ እስራኤላዊ ሲሆኑ ባለው ሁኔታ ደስተኛ እንዳልሆኑም ይናገራሉ። በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያወቹም ነ... | ወደ እናት ሃገራችን እስራኤል ውሰዱን |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ግንቦት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሱዳን የኢ ፌ ደ ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን የሽግግር መንግስት ሏላዊ ምክርቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ጋር ተወያይተዋል። በሽኝቱ ወቅት በተደረገው ውይይትም ሌተናል ጀኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን፥ የኢትዮጵያና የሱዳን ታሪካዊ ግንኙነት የበለጠ እየተጠናከረ መምጣቱንና በተለያዩ ዘርፎች ለጋራ ጥቅም በትብብር መስራታቸውን ገልጸዋል። አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶም በበኩላቸው፥ በሱዳን በነበራቸው የስራ ቆይ... | አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሱዳን ሏላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ጋር ተወያዩ |
Provide a news headline based on the following text. | አራት መቶ ሰማኒያ ኢሳት የአርበኞች ግንቦት ሰባት የትግል ጥሪ በራሪ ወረቀቶች በአርሲ አሰላ ከተማ በርካታ ቀበሌወች ትናንት ማክሰኞች በተሳካ ሁኔታ ለህዝብ መድረሳቸው ተገለጸ። የህወሃት ኢህአደግ የጸጥታ ሃይላትም፣ የደህንነትና የጸጥታ አካላት በምስጢር ይህን ያክል ወረቀት ሲበተን አለመድረሳችን መዋረዳችንን ያመለክታል በማለት በቁጭት ሲናገሩ እንደነበር እማኞች ለኢሳት ገልጸዋል። የአርበኞች ግንቦት ሰባት ትን ለማስተዋወቅና በአገሪቱ በሁሉም ክፍሎች እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ፣ በየአካባቢው የትግል ጥሪ ወረ... | በአሰላ ከተማ የግንቦት ሰባት የትግል ጥሪ በራሪ ወረቀት በተሳካ ሁኔታ ተበተነ |
Provide a news headline based on the following text. | እኔ እምልህ ፈተና ተሰጠ የተባለው ለከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ብቻ አልነበረም እንደ ለሰራተኞች ብቻ አይደለም። ምን ብለው ነው የገለጹልኝ በተለመደውና የሰው ልጅ ሲጓዝባቸው በነበሩ መንገዶች መጓዝ አስፈላጊ አይደለም አላልኩህም ብለውኛል። ምን ያህሉ ፈተናውን አለፉ በአጠቃላይ ነው የጠየቅሽኝ አይደለም። አወ፣ እና እዚያ ላይ ምን አገኘህ የመግባቢያ ስምምነቱን አስመልክቶ ለተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች ማብራሪያ እንደተሰጠ የሚገልጽ መረጃ ነው። ምን ስላሳ አራት በመቶ ብቻ አወ። ወደት ይመደባሉ ወደ ሌላ ሃላ... | ክቡር ሚኒስትሩ በመኖሪያ ቤታቸው ከባለቤታቸው ጋር ሆነው የምሽት ዜናወችን እየተከታተሉ ሳለ ባለቤታቸው አንድ ጥያቄ አነሱ |
Generate a news headline for the following article. | ሞሮኮ የአለም ዋንጫን ለማዘጋጀት ተወዳድራ አለማሸነፏን ተከትሎ አፍሪካዊያን ፊፋ ውድድሩን ለማስተናገድ የሚሰጠው እድል በዙር እንድሆን እንደሚፈልጉ አሳወቁ። ይህም ደቡብ አፍሪካ ውድድሩን ለማዘጋጀት ከጀርመን ጋር ተፎካክራ በጠባብ የድምጽ ልዩነት ከተሸነፈች በኋላ በወቅቱ የፊፋ ፕሬዝዳንት የነበሩት ሴፕ ብላተር እድሉ በዙር እንድሰጥ ካስወሰኑ በኋላ ነበር። ከስምንት አመታት በፊት ደቡብ አፍሪካ ያዘጋጀችው በአፍሪካ ምድር የተስተናገደው የአለም ዋንጫ እድል የተገኘው ፊፋ በዙር ውድድሩን የማዘጋጀት አሰራርን ... | አፍሪካ የአለም ዋንጫን ለማዘጋጀት አድስ አሰራር እንድኖር ትፈልጋለች |
Write a brief headline summarizing the article below. | ማይጨው፦ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት አመተ ምህረት በተደረገው የጣልያን ወረራ ለአገራቸው ሰማእት የሆኑ ጀግኖች አጽማቸው ተገቢውን ትኩረት እንዳላገኘ ተገለጸ። በቦታው ላይ ግን ፋሽስት ጣልያን ከአርባ ሽህ በላይ ጀግኖችን በአለም አቀፍ ደረጃ የተከለከለውን መርዛማ ጋዝ በአውሮፕላን በመርጨት የጨፈጨፈበት በመሆኑ ገዳሙ ደብረ ሰማእት ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ተብሏል። እንደ ምክትል ቢሮ ሃላፊዋ ገለፃ፤ የሙዚየሙ ግንባታ ሲጠናቀቅ የጀግኖች ሰማእታት አጽም ብቻ ሳይሆን ሌሎች ታሪካዊ መረጃወች ሁሉ የሚሰነዱ... | በማይጨው የሚገኘው የአርበኞች አጽም ትኩረት ተነፍጓል |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ሃያ አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ስራወችን ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሰናይት ሰለሞን ገለጹ። በአድስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት መነሻ በማድረግ በክልሉ በሚገኙ ከሞች የኮሪደር ልማት መጀመሩንም ተናግረዋል። ክልሉ ስድስት ከተሞችን ማእከል በማድረግ የተመሰረተ መሆኑን ያስታወሱት ወይዘሮ ሰናይት ሰለሞን፤ አሁን ላይ በወላይታ ሶዶ፣ በአርባ ምንጭ እና ድላ ከተሞች የኮሪደር... | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት ስራወችን ለማስፋት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ |
Generate a news headline for the following article. | በአንድ ወቅት በኢታንግ መንደር ውስጥ የሚኖሩ ሁለት ሰወች ነበሩ። እነሱም ሮጠው ሲያመልጡት አንበሳው ተመልሶ ወደ ጫካው ገባ። ነገር ግን ከቤታቸው ሲደርሱ በመንደራቸው ካለና መጠጥ ከሚሰጥበት አንድ ዛፍ ስር ሄዱ። የሚችሉትንም ያህል ከጠጡ በኋላ አንደኛቸው ብድግ ብሎ ዛሬ ጠዋት አንበሳ አባሮን ንብረታችን ሁሉ ጠፋብን፤ ብሎ ተናገረ። ወጥመዱንም ካዘጋጁ በኋላ በእንስሳቱ መንገድ ላይ አኑረውት በማግስቱ ጠዋት የሆነውን ሊያዩ ሲመለሱ ወጥመዱ አንድ አንበሳ ቢይዝም አንበሳው ወጥመዱን ሰብሮ ማምለጡን አዩ። ቀስ... | በጥል ከተሸነፍክ ሽንፈትህን መደበቅ አለብህ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ጥቅምት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከብሉምበርግ ኢኒሽየቲቭ ፎር ግሎባል ሮድ ሴፍቲ ከተባለ የአለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ግብረሰናይ ድርጀት ጋር የ ሚሊን የአሜሪካ ዶላር አምስት መቶ ሃምሳ አምስት ሚሊየን ብር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ። የብሉምበርግ ፍላንትሮፒስ ኬሊ ላርሰን በበኩላቸው፥ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት እና የአካል ጉዳት ለመቀነስ ቁርጠኛ በሆነው ኔትወርክ እና የብሉምበርግ ኢኒሽየቲቭ ፎር ግሎባል ሮድ ሴፍቲ ፕሮጀክት ላይ ከሚሳተፉ ስላሳ ... | የከተማ አስተዳደሩ ከብሉምበርግ ኢኒሽየቲቭ ፎር ግሎባል ሮድ ሴፍቲ ድርጅት ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ |
Provide a news headline based on the following text. | ሴቶች ምንም እንኳን የሃብረተሰቡን ግማሽና ከዚያም በላይ ቁጥር እንደሚይዙ ቢታመንም እስካሁን በኢኮኖሚ፣ በማሃበራዊና በፖለቲካው መስክ ያላቸው ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከወንዶች ጋር ሲነፃጸር ወደ ኋላ እንድቀሩ አድርጓቸዋል እየተባለ ሲነገር ቆይቷል። በጥናቱ እንደታየው በወንዶች የሚተዳደሩ ድርጅቶችና በሴቶች የሚተዳደሩ ድርጅቶች የሚሰሩባቸው የስራ አካባቢ በሽያጭ፣ በትርፍ፣ በእውቀት ሽግግር የቢዝነስ ትስስር በመፍጠር ረገድ ሰፊ ልዩነት የሚፈጥር ሆኖ ተገኝቷል። ምንም እንኳን በተለያዩ ፖሊሲወች ላይ የሴቶችን ... | በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የሴቶች ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆን በአመት እስከ አራት ቢሊዮን ዶላር ያሳጣል ተባለ |
Generate a news headline for the following article. | በኦሮሚያ ክልል በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ መንደር በ ሚሊዮን ዶላር ወይም ከ ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተገነባው አሃዱክስ ፉድ ፕሮዳክትስ አክሲዮን ማህበር የብስኩትና የፓስታ ፋብሪካ ተመረቀ። እንድሁም ፋብሪካቸው የሚገኘው በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዞን ቢሆንም የኢንዱስትሩ ውጤት አምራች ፋብሪካወች ቦታ ተሰጥቷቸው ምርት መጀመራቸውን ጠቅሰው ይህ ስብጥር አለም አቀፍ የምግብና ድራግ ቁጥጥር ሰርቲፊኬት ለማግኘት የምናደርገውን ጥረት ይፃረራል። በምረቃው ስነስርአት ላይ ፋብሪካው ከየት ተነስቶ የ... | ከ ሚሊዮን ብር በላይ የፈጀው የብስኩትና የፓስታ ፋብሪካ |
Provide a news headline based on the following text. | ህወሃት የሰማእታት ቀን በሚል የሚከበረውን በአል የተቃውሞ መገለጫ አድርጎት ዋለ ዛሬ የትግራይ ሰማእታት ቀን በሃውዜን ከተማ በተከበረበት እለት የተያዙት መፈክሮች ህወሃት በቅርቡ የኢትዮ ኤርትራን የሰላም ስምምነት በተመለከተ የኢህአደግ ስራ አስፈፃሚ ያሳለፈውን ውሳኔ በመተቸት ያወጣውን መግለጫ የሚያንጸባርቁ ናቸው። እንድሁም ዶክተር አብይ የትግራይ ህዝብና ህወሃት አንድ አይደለም በማለት በፓርላማ ላይ ለተናገሩት ንግግር ምላሽ በሚመስል መልኩ ህወሃት የትግራይ ህዝብ የትግል ፍሬ ነው፣ ህዋሃት በልጆቻንን ... | ህወሃት የሰማእታት ቀን በሚል የሚከበረውን በአል የተቃውሞ መገለጫ አድርጎት ዋለ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ ኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ ወንጀሎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ መሻሻል አሳይታለች በሚል ከአለም አቀፉ የፋይናንስ ድርጊት ግብረ ሃይል ጥቁር መዝገብ መውጣቷ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ትሩፋት እንዳለው የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች አስታወቁ። የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርሄም ምንም እንኳን በመንግስት ከፍተኛ ጥረት ህገ ወጥነቱ በተደጋጋሚ ሲጋለጥ ቢስተልም በአሁን ወቅት የሚስተዋለው ከፍተኛ የኮን... | ኢትዮጵያ ከግብረ ሃይሉ ጥቁር መዝገብ መውጣቷ ኢኮኖሚያዊ ትሩፋት እንዳለው ተገለጸ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለጤናወ ሊያደርጉ ከሚችሉት ነገሮች አንዱና ዋነኛ ነው። እቅድና ግብ ማስቀመጥ፦ በመደበኛነት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለመጀመር ከወሰኑ በኋላ እቅድና ግብን በማስቀመጥ ጥረትወን ባሰቡት መልኩ ማሳካት ይችላሉ። ልምምድ ማድረግ፦ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ከእለት ተእለት እንቅስቃሴወ ጋር ማጣጣም ለሚደርሱበት ግብ አስፈላጊ ነው። ጥናቶች እንደሚያመላክቱት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የመነቃቃት ስሜትን በመፍጠርና ከፍ ለማድ... | ከአካል ብቃት እንቅስቃሴ በፊት ማድረግ ያለብወት |
Create a short title for the given news content. | ያለ ህግ አግባብ የታሰሩ ሰወች በአስቸኳይ ይፈቱ ከኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢወች የተሰባሰቡ አባገዳወች በክልሉ ባለው ተቃውሞና ግጭት ሳቢያ የበርካታ ሰወች ህይወት እየጠፋ መሆኑን በመግለጽ ችግሩን ለመቅረፍ ይቻል ዘንድ በውይይት መንግስት እንድያነጋግራቸው ጠይቀዋል። አባ ገዳ ማለት እርቅ ማለት ነው፤ እርቅ ይፈጸም ዘንድ ጠይቀናል እስካሁን ግን ምላሽ አልተገኘም ያሉት አባገዳወቹ፤ አሁንም መንግስት የአቋም መግለጫችንን አይቶ እንድያነጋግረን እንፈልጋለን፤ ለችግሮች ሁሉ ተወያተን መፍትሄ ማበጀት አለብን ሲሉ ... | አባገዳወች፤ መንግስት እንድያነጋግረን እንፈልጋለን አሉ |
Generate a news headline for the following article. | በሁለት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር እየተደረገ የነበረው የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ማስፋፊያ ተጠናቀቀ። በአድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የድንገተኛ ህክምና ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዶክተር አክሊሉ አዛዥ እንደሚናገሩት ሆስፒታሉ ሲገነባ የድንገተኛ ህክምና አገልግሎትን ከግምት ውስጥ ያስገባ አልነበረም። ህንፃውን መገንባት የጀመርነው በሆስፒታሉ ያለውን የድንገተኛ ህክምና ክፍል እጥረት ተመልክን ነው፤ የሚሉት ስራ አስፈፃሚው ይህ ተቋሙ ማሃበራዊ ሃላፊነቱን ከመወጣት አኳያ የሰራው ስራ መሆኑን አብራር... | የድንገተኛ ህክምና ችግርን የሚቀርፈው እርምጃ |
Create a short title for the given news content. | ኢሳት መጋቢት ሃያ አምስት ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ በጎንደር ከተማ ፍሎሪዳ ኢንተርናሽናል ሆቴል ላይ ቅዳሜ ምሽት የቦምብ ጥቃት ደረሰ። በፍሎሪዳ ኢንተርናሽናል ሆቴል ጎንደር ከተማ የተፈጸመው የቦንብ ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአካባቢው ሰወችና መንገደኞች መታሰራቸውን የአይን እማኞች ገልጸዋል። ማራኪ ተብሎ በሚታወቀው የጎንደር ዩኒቨርስቲ አካባቢ በሚገኘው በዚሁ ሆቴል የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ሶስት ሰወች መቁሰላቸውን ለማወቅ ተችሏል። ጥቃቱ የተፈጸመበት ባለሶስት ኮከብ ሆቴል በአብዛኛው የወታደራዊ አዛዥ ጀኔራሎ... | በጎንደር ከተማ አንድ ሆቴል ውስጥ ጥቃት ተፈጽሞ በሰወችና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጥር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ሂደትን ማቀላጠፍ አላማው ያደረገ የምክክር መድረክ መካሄዱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያ ታምርት ሃገራዊ ንቅናቄ ከተጀመረ ጀምሮ ተቋማትና አጋር ድርጅቶች እንድሁም ባለሃብቶች ተቀናጅተው መስራት መጀመራቸው ዘርፉን ለማሳደግ የተያዘውን ግብ ለማሳካት እንደሚቻል ማሳያ መሆኑንም ነው የጠቆሙት። እንግሊዝ ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት እና የኔዘርላንድ ኢንተርፕርነር ልማት ባንክ ኤፍ ኤም ኦ እና በዳሸን ባንክ በኩል ግብርና ዘርፉን ... | የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ሂደትን ማቀላጠፍ አላማው ያደረገ የምክክር መድረክ ተካሄደ |
Create a short title for the given news content. | በቅርቡ ታሪካዊ ሊባል በሚችል ደረጃ ተካሂዶ በነበረው የኦሮሞና የአማራ ህዝቦች የምክክር መድረክ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ኦቦ ለማ መገርሳ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ በተለያዩ ወገኖች ዘንድ ለየቅል የሆኑ አስተያየቶችና ምልከታወች ሲንጸባረቁ ቆይተዋል። የእያንዳንዳችን ኢትዮጵያዊያን ልብ ቢቻልና ተከፍቶ ቢታይ በያንዳንዳችን አእምሮና ልብ ውስጥ ያለው ዛሬ ያየነው ነው ነበር ያሉትእንግድህ ከንግግራቸው በተረዳነው መሰረት ሰውየው ምንም አይነት ሌላ ደባል ሱስ የለባቸውም። እዚህ ላይ የርእሰ መስተ... | የኦቦ ለማ መገርሳ ሱስ ኢትዮጵያዊነት |
Write a brief headline summarizing the article below. | በኦሮሚያ ክልል ምእራብ አርሲ ዞን አርሲ ነገሌ ከተማ ውስጥ በሁለት ጓደኛሞች አለመግባባት ምክንያት በተፈጠረ ግጭት፣ የሰው ህይወት መጥፋቱና ግምቱ ለጊዜው መጠኑ ያልታወቀ ንብረት መውደሙ ተገለጸ። ስለደረሰው ጉዳትና ስላለበት ሁኔታ ሪፖርተር አርብ ማምሻውን በስልክ ያነጋገራቸው የአርሲ ነገሌ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብርሃም ግጭቱ የሁለት ጓደኛሞች ቢሆንም፣ መስመር አልፎ መሄዱንና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን አረጋግጠዋል። የሁለቱ ጓደኛሞች ግጭት እየጠነከረ በመምጣቱ፣ የግሮሰሪው ባለቤት ሊገላግሉ... | በአርሲ ነገሌ በግለሰቦች ግጭት ምክንያት የሰው ህይወት ሲጠፋ ንብረት ወደመ |
Create a short title for the given news content. | የሃዋሳ ከነማው ተከላካይ ግርማ በቀለ ከክለቡ ጋር የመቆየቱ ነገር ያበቃለት ይመስላል። ተጫዋቹ ከክለቡ ጋር ኮንትራቱን የማደስ ፍላጎቱ የተቀዛቀዘ ሲሆን ከክለቡ ወጥቶ አድስ ፈተና መጋፈጥ እንደሚፈልግ ተነግሯል። በረከት በደደቢት ቀሪ የአንድ አመት ኮንትራት ቢኖረውም በቤተሰብ ጉዳይ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ሃዋሳ ከነማን ሊቀላቀል ይችላል ተብሏል። ከደደቢት ባገኘነው መረጃ መሰረትም ሃዋሳ ከነማ በረከትን በተመለከተ ለክለቡ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ደደቢት ጥያቄውን እንደሚያጤው ተነግሯል። በተያያዘ ዜና... | ግርማ በቀለ በሃዋሳ መውጫ በር ላይ ሲቆም በረከት ይስሃቅ ወደ ቀድሞ ክለቡ ሊመለስ ይችላል |
Generate a news headline for the following article. | ኤርትራ የፕሬዚዳንትነት ቦታ ያገኘችበት የአፍሪካ ቀንድ የሰራተኞች ማሃበራት ኮንፌደሬሽን ምስረታ በአድስ አበባ እውን ተደረገ። ኮንፌደሬሽኑን እንድህ ባለው ምስረታ እውን ለማድረግ ለሁለት ቀናት በአድስ አበባ የተካሄደውና ቅዳሜ፣ ጥቅምት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በተጠናቀቀው ጉባኤ አድስ አበባ የኮንፌደሬሽኑ ዋና መስሪያ ቤት መቀመጫ እንድትሆን ተወስኗል። ኤርትራ ከአፍሪካ ቀንድ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴወች ተገልላና ማእቀብ ተጥሎባት የመቆየቷን ያህል፣ አሁን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መን... | ኤርትራ የአፍሪካ ቀንድ የሰራተኞች ኮንፌደሬሽንን ለመመራት በፕሬዚዳንትነት ተመረጠች |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ ፣ ህዳር ስምንት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አምስትኛው አድስ ቻምበር አለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጅ ንግድ ትርኢት ዛሬ በአድስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል ተከፍቷል። ዛሬ የተከፈተው አለም አቀፍ የንግድ ትርኢትም ለኢትዮጵያ የማምረቻ ኢንዱስትሪ የገበያ ትስስር እና የቴክኖሎጅ ሽግግር በመፍጠር ረገድ ሚናው የላቀ መሆኑን ጠቁመዋል። አለም አቀፍ የንግድ ትርኢቱ የገበያ ትስስር የሚፈጠርበት እና በዘርፉ የቴክኖሎጅ ሽግግር የሚከናወንበት መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመክፈቻ ስነስር... | አምስትኛው አድስ ቻምበር አለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጅ ንግድ ትርኢት በአድስ አበባ ተከፈተ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ ፣ህዳር ሰባት ፣ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢቪድ ኮንስትራክሽን ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ። የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በትግራይ የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ያለውን አጋርነት ለመግለጽ ሁለት ሚሊየን ብር ድጋፍ በማድረግ ለመከላከያ ሚኒስቴር አስረክቧል። የኦቪድ ኮንስትራክሽ ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ዮናስ ታደሰ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት ድርጅታቸው ለመከላከያ ሰራዊቱ ያለው... | የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢቪድ ኮንስትራክሽን ለመከላከያ ሰራዊት ሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት ድሲመስከረም በቅርቡ በባህርዳር ይካሄዳል ከተባለው የብአደን ጉባኤ በፊት በድርጅቱ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን የኢሳት ምንጮች ገለጹ። የብአደን ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንንና በድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ላይ ባነጣጠረው ግምገማ ከዚህ ቀደም በማስጠንቀቂያ ታልፈው አሁንም አልታረመም ሲሉ ትችት ማቅረባቸው ታውቋል። በጭቅጭቅና በንትርክ በተካሄደው ስብሰባ ለውጡን የሚያደናቅፉት የብአደን አመራር አባላት በማህበራዊ ድረ ገጾች ዘመቻ ተከፍቶብናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል። በክልሉ ፕሬዝዳንት ገዱ አንዳርጋ... | በብአደን ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተሰማ |
Create a short title for the given news content. | በቤንጋዚ የሊቢያ የጸጥታ ጉዳዮች ሃላፊ እንደተናገሩት ከሆነ፤ ረብሻው የተቀሰቀሰው እስልምናን ያንቋሽሻል ከሚባለው ፊልም ጋር ተያይዞ ሲሆነረ፤ ጥቃቱ ግን ቀደም ተብሎ የታቀደና ፊልሙን ሰበብ በማድረግ የተፈጸመ የሽብር ድርጊት ነው ብለዋል። በቱኒዚያ፣ በሱዳንና በየመን የአሜሪካ ኤምባሲወችን ጥሰው ያለፉ ተቃዋሚወች፤ መስኮቶችን እንደሰባበሩና እሳት እንዳቀጣጠሉ የተዘገበ ሲሆን፤ የየአገሮቹ ፖሊሶች በበኩላቸው ጥቃቶቹን በማውገዝ ኤምባሲወቹን ለመከላከል እርምጃ መውሰዳቸውን ገልጸዋል። ነገር ግን በሁለቱም አገራ... | የግብጽና የሊቢያ ረብሻ ሃያ አገራትን አዳረሰ |
Create a short title for the given news content. | በህይወታቸው በእጅጉ የሚደሰቱበት ቀን መሆን ነበረበት፤ ነገር ግን እጅግ ዘግናኙ ቀን ሆኖ አልፏል። ለሪሃና እና ሚርዋስ የሰርጋቸው እለት የደረሰው ጥቃት አልበቃ ብሎ አንደንድ ዘመዶችና ጓደኞች ለፈሰሰው ደም እናንተ ናችሁ ተጠያቂወች በማለት ወንጅለዋለቸዋል። አንችና ባለቤትሽ በዛች በተረገመች እለት ሰርጋችሁን ባታካሂዱ ኖሮ ይሄ ሁሉ አይከሰትም ነበር የሚሏት በርካቶች ናቸው። አይኤስም ሽአወች እስልምናን ሙሉ በሙሉ አይቀበሉም በማለት ባለፉት አመታት ተደጋጋሚ ጥቃት ይፈጽማል። አንተ ነብሰ በላ ነህ አለችኝ... | በሰርጋቸው እለት ለደረሰ ጥቃት ተጠያቂ የተደረጉት ጥንዶች |
Provide a news headline based on the following text. | በቀላሉ ሊደረሱባቸው በማይችሉ ስድስት ገጠራማ የኢትዮጵያ አካባቢወች ሲደረግ የቆየው መድሃኒትን በድሮን የማድረስ ሙከራ በስኬት መጠናቀቁን፣ በተመድ የሰብአዊ መብት ጉዳዮች ማስተባበሪያ ከፍተኛ ጽህፈት ቤት ኦቻ አስታወቀ። ነገር ግን በመብረር ላይ እያሉ ባትሪያቸው ቢያልቅ እንዳይቸገሩ በሚበሩበት መስመር ላይ ባትሪያቸውን መሙላት የሚችሉባቸው የቻርጅ ቦታወች ተዘጋጅተዋል። ድሮኖቹ እስከ አንድ መቶ ሃያ ኪሎ ሜትር መብረር የሚችሉ ሲሆን ሶስት ኪሎ ግራም መሸከም ይችላሉ። ለስላሳ ቀናት የቆየው ሙከራ ሬድ ላይት... | በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢወች መድሃኒት በድሮን የማድረስ ሙከራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ነሃሴ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሶማሊያ ሞቃድሾ ከተማ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የስምንት ሰወች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። የአምቡላንስ አገልግሎት የሚሰጡ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችም ስምንት አስከሬን እና የተለያየ መጠን ጉዳት የደረሰባቸው ሰወችን ከስፍራው ማንሳታቸውን ነው የሚናገሩት። የጦር ካምፑ አዛዥ ሜጀር አብዱላሂ ሞሃመድ፥ በካምፑ ላይ ጥቃት መፈጸሙን አረጋግጠው፤ ጥቃቱም በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ ሳይፈጸም እንዳልቀረም ገልጸዋል። በስርፋው የሚኖሪ የአይን እማ... | በሶማሊያ ሞቃድሾ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ ተፈጸመ ጥቃት የስምንት ሰወች ህይወት አለፈ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ጳጉሜ አንድቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በሩሲያ በተካሄደው የቡድን አገራት ስብሰባ ላይ የተገኙት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከሩሲያው አቻቸው ጋር በሶሪያ ላይ ስለሚወሰደው እርምጃ ቢመክሩን ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። ፕሬዚዳንት ፑቲን በሶሪያ የኬሚካል የጦር መሳሪያ ጥቅም ላይ መዋሉን አገራቸው ብትቀበልም ድርጊቱን የፈጸሙት ተቃዋሚወች እንጅ የባሽር አላሳድ መንግስት አለመሆኑን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን አሜሪካ በሶሪያ ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ ግልጽ የሆነ የጦር ወን... | አሜሪካና ሩሲያ በሶሪያ ጉዳይ ሳይግባቡ ቀሩ |
Generate a news headline for the following article. | ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በቻይናው ፕረዚዳንት ጋባዥነት በ ዋን ቤልት ኤንድ ዋን ሮድ ኢኒሸቲቭ ፎረም ለመሳተፍ ዛሬ ቤጅንግ ገብተዋል። የፊታችን እሁድ የሚጀመረው ፎረሙ አለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ትብብር መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከተለያዩ አገራት መሪወችና አለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ለሁለት ቀናት ይወያያሉ ነው የተባለው። ቻይና ከአለም አገራት ጋር በተለያዩ መሰረተ ልማቶች ለመተሳሰር በዘረጋችው የ ዋን ቤልት ኤንድ ዋን ሮድ ኢኒሸቲቭ የአገራት መሪወች የአለም አቀፍ ተቋማት ሚኒስትሮች፣ ፕሬዝ... | የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ ዋን ቤልት ኤንድ ዋን ሮድ ኢኒሸቲቭ ፎረም ለመሳተፍ ቤጅንግ ገቡ |
Provide a news headline based on the following text. | የሁለት ሽህ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከተጀመረ አንድ ሳምንት ቢያስቆጥርም የመጀመርያው የውድድር ኮምኒኬ እስካሁን ለክለቦቹ አልደረሰም። የአንድ ሳምንት ውድድር ከተጠናቀ በሃላ ከአንድ ቀን በሃላ ለክለቦቹ ሁሉ መድረስ እንደሚገባው የሚታመነው የውድድር ኮምኒኬ በርከት ያሉ ባለሙያወች ያዋቀረው የሊግ ካምፓኒው የውድድር ኮሚቴ እስካሁን አለመላኩ አስገራሚ ሆኗል። ሆኖም የመጀመርያው ሳምንት እንዳለቀ ለሁሉም ተሳታፊ ክለቦች በኢሜይል መላክ የነበረበት የውጤት፣ የካርዶች፣ የድሲፕሊን ውሳኔወች እና የቀ... | የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ኮምኒኬ መዘየት |
Summarize the following news article into a concise headline. | ከሙሉነህ ዮሃንስ ጎንደር ሳንጃ ከተማ በውጥረት ውስጥ እንደምትገኝ ተዘገበ። በጥቃቱ የተበሳጨው ወያኔ ከፋኞችን ከህዝብ ለማጣላት በንግድ ባንክ ላይ ፈንጅ ጥቃት እንደሰነዘረ ጥብቅ መረጃ ደርሶናል። ላለፉት ጥቂት ቀናት በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የሰነበተችው ሳንጃ ከተማ ውስጥ ከህወሃት መንግስትና በኩልም እንድሁም ከከፋኝ ጦርም ጥቃቶች ተሰንዝረዋል። አርማጭሆ ሳንጃ ከተማ በ ከምሽቱ ሰአት በከፋኝ ጦር ወደ ከተማዋ እያሱ ይላቅ ቦንብ አስተዳዳሪው ቤት ተወርውሮ ጉዳት ማድረሳቸው ተዘግቧል። እማኞች እንደጠቀሱት ... | በሳንጃ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ በተወረወረ ቦምብ ሰወች ቆሰሉ ከፋኝ ጦር አስተዳዳሪው ቤት ላይ የቦምብ ጥቃት አደረሰ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ ፣ ጥር ሶስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምስረታ ሂደት ያለበትን ደረጃና በዚህ ረገድ ከባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ የተለያዩ ሚና እና ሃላፊነቶች ላይ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዘዳንቶች ጋር ውይይት አደረገ። አቶ ውብሸት የቦርዱንና የፍርድ ቤቶችን የጋራና የተናጠል ሃላፊነቶች ለያይቶ ማየቱ እንድሁም የቦርዱን የስልጣን ሃላፊነት ወሰኑን መረዳት አስፈላጊ መሆኑን አስረድተዋል። ፕሬዚዳንቶቹ በዋነኛነት አሉብን ያሏቸውን የሎጀስቲክና የሃብት ... | ቦርዱ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምስረታ ሂደትን በተመለከተ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያየ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ እና ህንድ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጅ እና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። በውይይታቸውም በደቡባዊ ህንድ የሚገኙ የቴክኖሎጅ ተቋማት በሳይንስ፣ ቴክኖሎጅ እና ኢኖቬሽን መስኮች ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ጋር በቅንጅት መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ በደቡባዊ ህንድ ከሚገኙ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጅ እና ኢኖቬሽን ተቋማት ሃላፊ... | ኢትዮጵያ እና ህንድ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጅ እና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በመቀሌ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ የነዳጅ ታንከር ውስጥ ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተገኘ። ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንድቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሃንስ አስታውቀዋል። በታንከሩም ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል። ጁንታው የደበቀው ታንከር እንድገኝ የአካባቢው ማሃበረሰብ ከፍተኛ አስተዋጾ አድርጓል ነው ያሉት። በመከላከያ ... | በመቀሌ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ የነዳጅ ታንከር ውስጥ ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተገኘ። |
Write a brief headline summarizing the article below. | በኢትዮጵያ የሚተላለፈው የተሰኘው ቴለቪዥን ሰሞኑን የኦሮሞ መብት ተከራካሪ ነኝ ከሚሉት አቶ ግርማ ጉተማ ጋር ባደረገው ቃለመጥይቅ በገጣሚ ህሊና ደሳለኝ ላይ የተደረገ ስም ማጥፋትና በአደባባይ የተደረገ ውንጀላ ነበር። በዮቲዩብ ባሰራጨው ቃለመጠይቁ አካባቢ ያለውን ያዳምጡ ወጣቷን ገጣሚ ያላለችውን ብላለች በማለትና በኢትዮጵያ ቀርቶ በሌላውም አለም ነውር የሆነን የብልግና ቃል በአደባባይ በመጠቀም ስሟን ለማጥፋትና የኦሮሞን ህዝብ በሌላው ላይ ለማነሳሳት ተጠቅሞበታል። በአገራችን ለሚደርሰው ጥፋት እንድሁም እ... | በገጣሚ ህሊና ደሳለኝ ላይ የተጀመረው ዘመቻና የ ኤል ቲቪ ነውረኛ ውንጀላ ከአበበ ጉልማ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሮብናል የሚል የተሳሳተ ምክንያት በማቅረብ በምርቶች ላይ አላስፈላጊ ዋጋ የሚጨምሩ ነጋደወች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ደኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ገለጹ። የገቢወች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደገለጹት በነባሩ አዋጅ ላይ የኤክሳይዝ ታክሳቸው ከፍ ብለው የነበሩ በረቂቅ አዋጁ ማህበረሰቡ ጋር ሰፊ ጠቀሜታ ያላቸው እንድቀነሱ ተደርጎ ሳለ በግንዘቤ ክፍተት በበርካታ ምርቶች ላይ ኤክሳይዝ ታክ... | ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሯል የሚል የተሳሳተ ምክንያት አላስፈላጊ ዋጋ በሚጨምሩ ነጋደወች ላይ እርምጃ ይወሰዳል |
Generate a news headline for the following article. | ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የአየርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድን አሰናበቱ። አምባሳደሯ ባለፉት ሁለት አመታት ቆይታቸው በኢትዮጵያና በአየርላንድ መካከል የነበረው ግንኙነት ተጠናክሮ እንድቀጥል ላደረጉት አሳተዋጽኦ ፕሬዝዳንቷ አመስግነዋል። ተሰናባቿ የአይርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድ በበኩላቸው፣ በቆይታቸው በኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ለተደረገላቸው ሁለንተናዊ ድጋፍ አመስግነው በጤና፣ በትምህርት፣ በኢንቨስትመንትና ሌሎች አለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ተጠናክረው... | ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የአየርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድን አሰናበቱ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የመከላከያ ሰራዊት ፋውንደሽን የሚያመርታቸው የግብርና ልማት ውጤቶች፣ ወታደራዊ መለዮ ልብስ፣ የማእረግ ምልክቶች ማምረቻና ሌሎች ተግባራትን የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርእይ ተከፍቷል። ከአውደ ርእዩ ጎን ለጎን የመከላከያ ሰራዊቱ የሁለት ሽህ አመተ ምህረት የመኸር ሰብል ልማት አፈፃጸም ሪፖርት፣ የቀጣይ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት እቅድ እና የሰባት አመታት የግብርና ልማት ስትራቴጅክ እቅድ ምክክር እየተካሄደ ይገኛል። ሰራዊቱ ሃብረተሰቡን በግብርና ስራወች በማ... | የመከላከያ ሰራዊት ፋውንደሽን የግብርናና ሌሎች ስራወችን የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርእይ ተከፈተ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት ሃያ አራት ሰአት ውስጥ በተደረገው ስድስት ሽህ ሶስት መቶ አርባ አራት የላቦራቶሪ ምርመራ አምስት መቶ ሰማኒያ ሁለት ሰወች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። አሁን ላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሰወች ቁጥር አርባ አምስት ሽህ አንድ መቶ አራት ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ ሁለት መቶ ስላሳ ሰባት ሰወች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት አራት መቶ ሶስት ሰወች ከኮሮና ቫይረ... | በኢትዮጵያ ባለፉት በሃያ አራት ሰአታት አምስት መቶ ሰማኒያ ሁለት ሰወች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው |
Create a short title for the given news content. | አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ አምስት የህወሃት እና የኢህአደግ አመራር የነበሩ ባለስልጣናት ከመንግስት ሃላፊነታቸው በጡረታ ተገለሉ። ከአቶ ስብሃት ነጋ በተጨማሪ በጡረታ የተሸኙት ሌላው ባለስልጣን የደኢህደኑ ድ ዶክተር ካሱ ኢላላ ናቸው ፣ለህወሃት ሰወች ፍጹም ታማኝ መሆናቸው የሚገለጸው ዶክተር ካሱ ኢላላ ኢህአደግ አድስ አበባ ሳይገባ በኢህደን አማካይነት ኢህአድግን ተቀላቅለዋል። የደኢህደኑን አቶ ሽፈራው ሽጉጤን የኢህአደግ ሊቀመንበር በማድረግ በፖለቲካውም ውስጥ ህወሃት የበላይነቱን ለማስጠበቅ ያደረገው ሙከራ... | የህወሃት የቀድሞ ባለስልጣናት በጡረታ ተገለሉ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ህዳር ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የቦሌ ክፍለ ከተማ ለሃገር ክብር ለሚዋደቀው መከላከያ ሰራዊት ያሰባሰበውን ድጋፍ የማስረከብ መርሃ ግብር እያካሄደ ነው። የአይነት ድጋፉ አንድ መቶ አርባ ሁለት ሰንጋወች፣ አንድ መቶ ስልሳ ሰባት በጎችና የተለያዩ የምግብ እና የመድሃኒት ግብአቶችን ያካተተ ነው። በድጋፍ ርክክብ መርሃ ግብሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት ስራ ሃላፊወች ተገኝተዋል። ክፍለ ከተማው በገንዘብ ከ ስልሳ ሶስት ነጥብ አራት እንድሁም በአይነት ከሃያ ስድስት ነጥብ... | ክፍለ ከተማው ለህልውና ዘመቻው ያሰባሰበውንድጋፍ እያስረከበ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | በአድስ አበባ ከተማ ከድህነት ወለል በታች የሚገኙ ከአራት መቶ ሽህ በላይ ህዝቦች በሴፍቲኔት ፕሮግራም ሊታቀፉ ነው። በዚህ ፕሮግራም የደሃ ደሃ የተባሉ አካል ጉዳተኞች፣ አቅመ ደካሞችና ሴተኛ አዳሪወች ሲሆኑ በትክክል ችግር ያለባቸው መሆናቸውን የሚቋቋመው የከተሞች የስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ምክር ቤት አጣርቶ፣ በመጀመርያው ዙር በስድስት ከተሞች በሚጀመረው የሴፍቲኔት ፕሮግራም በአጠቃይ ከስድስት መቶ ሽህ በላይ ወገኖች ይሳተፋሉ። መረጃው እንዳለው በዚህ ፕሮግራም አራት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን የሚሆ... | በአድስ አበባ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አራት መቶ ሽህ ሰወች በምግብ ዋስትና ሊታቀፉ ነው |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.