instruction stringclasses 5
values | extractive_text stringlengths 163 2.03k | summary stringlengths 19 142 |
|---|---|---|
Summarize the following news article into a concise headline. | ከበረንዳ አዳሪነት የሚጀምር የስኬት ጉዞ አሁን ታዋቂ ኮሜድያንና የቴሌቭዥን ትርኢት አዘጋጅ ሆኗል። እንድህ ችግር ሲያንገላታው ከቆየ በኋላ ከፍተኛ ክብርና ተቀባይነት ባለው አፖሎ ቴሌቭዥን በሾው ታይም ዝግጅቱን በጊዜያዊነት እንድያቀርብ ተፈቀደለት። በጣም ስኬታማ የሆኑ ሰወች እዚህ ደረጃ እንደምደርስ ሁሌም አውቅ ነበር ሲሉ በጣም ያመኛል ብሏል፤ ራሱን በአሉታ እየነቀነቀ። መከራውን ያባሰበት ደግሞ ከባለቤቱ ጋር መፋታቱ ነበር። እናም እንድህ ያደርግ ነበር። እኔ ግን እዚህ ደረጃ እንደምደርስ በፍጹም አላው... | የአንድ መቶ ሚ ዶላር ቀጭን ጌታ |
Generate a news headline for the following article. | ከመሬት ይዞታና ከመኖሪያ ቤት ጉዳይ በተያያዘ በአድስ አበባ ከተማ በተለይም በየካ ክፍል ከተማ ያለውን ችግር በተመለከተ፣ ሰሞኑን በአድስ ቴሌቪዥን የቀረበው ፕሮግራም ነገሩን ለማያውቀው አስገራሚ ሊሆንበት ይችላል። መረጃወቹ ቢሮ ውስጥ ብቻ ሳይሆን፣ ባለሙያወች በአካል ቦታው ድረስ ሄደው ከመሬት ይዞታ ጋር መገናኘት ያለባቸው ስራ ነው። እንደ ፣ ፣ በመሳሰሉት ቴክኖሎጅወች የታገዘውን መረጃ፣ የቦታውን ልኬት በካሬ ሜትር ለማስቀመጥ ከአውሮፕላን በሚደረግ ቅኝት የተነሳ ፎቶግራፍ አካቶና ቦታው ላይ ቤት ከተሰራ... | መፍትሄ አልባው የአድስ አበባ ቤቶችና የይዞታ ጉዳይ |
Create a short title for the given news content. | ከተቃዋሚ ፖለቲካ አመራሮች ጋር በአንድ መዝገብ የሽብር ክስ ቀርቦባቸው ከነበሩት መካከል ሶስት ግለሰቦች ጥፋተኛ ሲባሉ ሁለቱ በነፃ ተሰናብተዋል። ጥፋተኛ የተባሉት ሶስቱ ግለሰቦች በጸረ ሽብር አዋጁ አንቀጽ ሰባት አንድ የተደነገገውን በማንኛውም መልኩ በሽብር ተግባር መሳተፍ ጥሰዋል ተብለው ነው ጥፋተኛ የተባሉት። ቀደም ሲል እንድከላከሉ ከተበየነባቸው መካከል ዮናታን ወልደና ባህሩ ደጉ የቀረበባቸውን ክስ በበቂ ተከላክለዋል በሚል ፍርድ ቤቱ በነፃ አሰናብቷቸዋል። ከሰማያዊ፣ አንድነትና አረና አመራሮች አቶ ... | ከተቃዋሚ አመራሮች ጋር በሽብር ከተከሰሱት ሶስቱ ጥፋተኛ ተባሉ |
Create a short title for the given news content. | ከአቅማችን በላይ በሆነና ሰሚ ባጣነው ህጋዊ ያልሆነ እርምጃ መደበኛ ስርጭታችን ተስተጓጉሏል ያለው ጣቢያው፤ በተደጋጋሚ እና በተመሳሳይ ሁኔታ ተጠቂ መሆኑን ገልጾ ተመልካቾች የተለመደውን ድጋፋችሁን እና ትእእግስታችሁን እንዳትነፍጉን ብሏል። ሁለተኛውን እርምጃ ለየት የሚያደርገው የአረብሳት ከኤርትራ መንግስት የኢንፎርሜሽን መስርያ ቤት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ስርጭት ከአረብሳት እንድቋረጥ ተጽፎ ተላከልኝ ባለው ደብዳቤ ላይ ተመስርቶ በድጋሚ ስርጭታችንን ማቋረጡ ነው የሚለው ማኔጅመንቱ፤ የአቤቱታ ደብዳቤው የኢቢኤ... | ኢቢኤስ ተመልካች በትእግስት እንድጠብቀው ጠየቀ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ እንደ ሃገር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ዘርፍ እየተሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ ዶክተር ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ደኤታ ሃሰን መሃመድ በበኩላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያወች በሃገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪወች እንድመረቱና ጥቅም ላይ እንድውሉ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። በዚህ ወቅት የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ ዶክተር እንዳሉት እንደሃገር በኤሌክትሪክ ... | እንደ ሃገር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ዘርፍ እየተሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ ነው አለሙ ስሜ ዶክተር |
Summarize the following news article into a concise headline. | የደረሰው ችግር የሳይበር ጥቃት አለመሆኑን ኢንሳ አስታውቋል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰሞኑን ገጥሞት በነበረውን ችግር ተንተርሶ የተፈጸመው ምዝበራ ላይ ጥልቅ ምርመራ እየተደረገ ሲሆን፣ በምዝበራው የተሳተፉ አካላት በህግ እንድጠየቁ ግፊት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። በዚያ ሌሊት መረጃው የደረሳቸው ተማሪወች ከአውቶማቲክ ገንዘብ መክፈያ ማሽኖች ገንዘብ በመውሰድ ልዩ ልዩ ገንዘብ መክፈያና ማስተላለፊያ ማእቀፎችን በመጠቀም የራሳቸውን ያልሆነውንና በሂሳባቸው ውስጥ ያልነበረን ገንዘብ ከመዝረፋቸውም በተጨማሪ፣ የተ... | ከተለያዩ አካላት የተውጣጣ ቡድን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ የደረሰውን ጉዳት መመርመር ጀመረ |
Generate a news headline for the following article. | የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማሃበር ተደራጅተው የጋራ መኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠባበቁ የማሃበራት ቤት ተመዝጋቢወች፣ በሶስት ክፍላተ ከተሞች ስላሳ አንድ ሄክታር መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ። የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ተመዝጋቢወች ቤት እንደሌላቸውና ሌሎች መስፈርቶችን ከክፍላተ ከተማ የተገኙ መረጃወችን በማጠናቀር ለማሃበራት ማደራጃ የላከ መሆኑን፣ ቢሮው ከማሃበራት ማደራጃ ጋር በነበረው የጋራ ግምገማ ተመዝጋቢወች ወደ ስራ በሚገቡበት ወቅት ተግዳሮት እንዳይገጥማቸው በቂ ገለፃ እንድሰጥ ስምምነት... | በማሃበር ለተደራጁ የሃያ ሰማኒያ እና አርባ ስልሳ የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢወች ስላሳ አንድ ሄክታር መሬት ተዘጋጀላቸው |
Generate a news headline for the following article. | ግንቦት አስራ ሁለት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በወረዳ የተጀመረውን የቤት ማፍረስ ተከትሎ የታሰሩ በመቶወች የሚቆጠሩ እስረኞች ቦሌ ክፍለከተማ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው እየተሰቃዩ መሆኑን የአይን እማኞች ገልጸዋል። ወላጆቻቸውን ለመጠየቅ ወደ እስር ቤቱ የሄዱት ህፃናት መጠየቅ አትችሉም በመባላቸው ሲያለቅሱ መመልከታቸውን የአይን እማኞች አክለው ገልጸዋል። ቤት የማፍረሱ ዘመቻ ዛሬም ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ወደ አካባቢው የተንቀሳቀሰው ወኪላችን በፖሊሶች እንድመለስ ተደርጓል። የመንግስት ታጣቂወች በህዝ... | በቦሌ ቤታቸው የፈረሰባቸው በመቶወች የሚቆጠሩ ወጣቶች ሪቸ አካባቢ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ታስረው ይገኛሉ |
Generate a news headline for the following article. | ሶስት መቶ ስልሳ አንድ ብልቱ የተኮላሸውን ጥፍሩን የተነቀለውን የሃሰት ምስክር የተሰማበትን ቤተሰቡ የተበተነበትን ህክምና የተከለከለውን ጨለማ ቤት ውስጥ የታሰረውን በማንነቱ፣ በፖለቲካ አስተሳሰቡ፣ በሙያው በጋዜጠኝነቱ፣ በጦማሪነቱ፣ በፖለቲከኝነቱ ምክንያት የታሰረውን በግፍ ለአመታት የታሰረውን ቤተሰብ እንዳይጠይቀው የተከለከለውን ብዙ ብዙ አለ። እነዚህን እስረኞች አንድ ቀን በእኩል ሰአት ብናስታውሳቸው መልካም ይመስለኛል። እዚሁ ፌስቡክ ላይ የተፈጸመባቸውን ክፉ ነገር እና የፈጸሙትን መልካም ተግባር እያ... | አንድ ቀን፣ ከአንድ ቀንም የተወሰነ ሰአት እስረኞችን ብናስታውስ ምን ይመስላችኋል ጌታቸው ሽፈራው |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ህዳር አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መሪወች ኢንቨስትመንት ማስፋፋትን ዋነኛ የአህጉሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ሞተር አድርገው ሊጠቀሙበት እንደሚገባ የአፍሪካ ልማት ባንክ ገለጸ። የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶክተር አኪንዋም አደሲና በበኩላቸው የከንቲባወች ፎረም የአፍሪካን እድገትና ልማት ለማፋጠን በፋይናንስ ተቋማት፣ በከተሞችና በክልሎች መካከል አድስ የትብብር በር መከፈቱን ገልጸዋል። በአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ውስጥ ያሉ አጋሮችና ባለሃብቶች ኢንቨስትመንቶችን ለመደገፍ ቅድሚያ ሰጥተው እ... | መሪወች ኢንቨስትመንትን ዋነኛ የኢኮኖሚ እድገት ሞተር አድርገው ሊጠቀሙበት ይገባል የአፍሪካ ልማት ባንክ |
Create a short title for the given news content. | በየመን በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ሸባ ኢንቨስትመንት የብሄራዊ ትምባሆ ድርጅት ከፍተኛ አክሲዮን ባለቤት መሆን የሚያስችለው እድል ተጨናገፈ። ነገር ግን ግጭቱ መቋጫ ሳያገኝ በመቀጠሉና ሸባ ኢንቨስትመንት ኩባንያ ከአገሩ ውጭ ካሉ የፋይናንስ ተቋማት ገንዘብ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ ባለመሳካቱ፣ በኢትዮጵያ ትምባሆ ንግድና ኢንቨስትመንት የአንበሳውን ድርሻ መያዝ የሚያስችለው እድል መክኗል። በዚህ መሰረት ሸባ ኢንቨስትመንት ስላሳ ሶስት በመቶ፣ መንግስት ስልሳ ሰባት በመቶ ድርሻ ይዘው ይቀጥላሉ። የየመኑ ኩባን... | በየመን ግጭት የትምባሆ ሞኖፖል አክሲዮን ሽያጭ ተጨናገፈ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አፄ ምኒልክ ከእቴጌ ጣይቱ ጋር ጋብቻቸውን የፈጸሙበት ቤት ለግለሰብ መኖሪያነት ተሰጥቷል የአድስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በአገራችን ለኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለኛ ጊዜ የሚከበረውን የአለም የቱሪዝም ቀን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያወች ሰሞኑን የጉብኝት ፕሮግራም አዘጋጅቶ ነበር። በአስብኝያችን ርእሰ ደብር ህሊና ግርማ እንደተነገረን ቤቱ ንጉሱ ከእቴጌይቱ ጋር ጋብቻቸውን የፈጸሙበት እንግዶቻቸውን ግብር ያበሉበት ሲሆን በቤቱ ግድግዳና ጣሪያ ላይ የንጉሱና የንግስቲቱ ስምና ምስሎች ተቀርጸ... | ታሪኩን ያጣ ትውልድ ምንጩን የማያውቅ ትውልድ ነው |
Provide a news headline based on the following text. | ባህር ዳር፡ ጥር ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብጹእ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እንደገለጹት እግዚአብሄር ከሰወች የሚፈልገው ቀላል እና ዋጋ የማያስከፍለው መንገድ ፍቅር ነው። ፍቅር ሁሉ ሊያደርጋት የሚችል፣ ምቾትን፣ ነፃነትን፣ ደስታንና ሰላምን ከማጎናጸፍ በስተቀር የማትጎረብጥ ህይወት በመሆኗ መተሳሰብ እና አብሮነትን መስበክ እንደሚገባም ብጹእነታቸው ተናግረዋል። ይህንም... | እግዚአብሄር ለሰው ልጆች ፍቅርን እንዳስተማረ ሁሉ የሰው ልጆችም ፍቅርን ማስተማር እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አሳሰበች። |
Provide a news headline based on the following text. | ኤፍሬም አሻሞ ዛሬ ጎል ካስቆጠረ በኋላ ደስታውን ስለገለጸበት መንገድ ይናገራል። ለዚህም ነው ብዙ ጊዜ ጎል አግብቸ ፈገግታን በሚያጭሩ የተለያዩ አኳኋኖችነ ደስታየን መግለጽ የምፈልገው። የኔ ደግሞ የሚለየው ራሴን በማዝናናት በመደነስ ወጣ ያላ ነገር በማሳየት ደስታየን እገልፃለሁ። በተለይ ደግሞ እንደ ዛሬው አይነት ጎል ሲቆጠር ደስታህን የምትገልጽበት መንገድ የተለየየ መዝናናትን የሚፈጥር መሆኑ ግድ ይላል። ያም ቢሆን በጣም ደስ የሚል ፍላጎት ያለበት ቡድን ነው። በሊጉ ለተለያዩ ቡድኖች እና በብሄራዊ ቡድ... | ሁለተኛ ሴት ልጀን የማገኝ በመሆኑ ይህን ለማሰብ ነው ደስታየን የገለጽኩት ኤፍሬም አሻሞ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ጥቅምት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሩዝ ልማት በአጭር ጊዜ ውስጥ ስኬት እያስመዘገቡ ከሚገኙ የግብርና ኢኒሸቲቮች መካከል ቀዳሚ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብድሳ አመለከቱ። በቀጣይም የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቁመው፤ የመሬት ሽፋን ከመጨመር ባለፈ የተለያዩ ተግባራት እንደሚከናወኑ አመልክተዋል። የምርጥ ዘር አቅርቦት፣ የኤክስቴንሽን አገልግሎትና ለተለያዩ አግሮ ኢኮሎጅ የሚስማሙ የዝርያ አይነቶች እጥረት እንድሁም የሩዝ መፈልፈያ ማሽን አቅርቦት ችግሮችን ... | የሩዝ ልማት በአጭር ጊዜ ውስጥ ስኬት እያስመዘገቡ ከሚገኙ የግብርና ኢኒሸቲቮች መካከል ቀዳሚ ነው አቶ ሽመልስ አብድሳ |
Create a short title for the given news content. | ሃገራቱ ለድርቅ ተጋላጭ ሆነዋል ተብሏል ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ከመጋቢት እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ የሚጠበቀው ዝናብ አለመዝነቡ ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል የሚል ስጋት እንዳለው በተባበሩት መንግስታት የረሃብ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ተቋም አስታውቋል። በምስራቅ አፍሪካ ሃገራት፡ ኢትዮጵያ፣ ኡጋንዳ፣ ኬንያና ሶማሊያ፤ ከመጋቢት እስከ ሰኔ የሚፈለገው ለግብርና ስራ ተስማሚ ዝናብ፣ ከሚጠበቀው ከሃምሳ በመቶ በታች መሆኑን የገለጸው ተቋሙ፤ በተለይ ኡጋንዳ በዚህ ወቅት ከምትፈልገው ዝ... | ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት በዝናብ እጥረት ተቸግረዋል |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለድሬዳዋ ከተማ የገንደ ሮቃ አካባቢ ነዋሪወች የጅብ መንጋ ስጋት እያሳደረባቸው መምጣቱ ተሰምቷል። ምግብ ፍለጋ የሚወጣው የጅብ መንጋ ባለፈው ቅዳሜ ለአንድ ሶስት አመት ህፃን ህልፈት ምክንያት ሆኗል ነው የተባለው። በአካባቢው የጅብ መንጋ ከጎሬው እየወጣ ነዋሪወችን እንደሚተናኮል ነው የተገለጸው። ከምድር ባቡር ድርጅት የፍሳሽ ቱቦወች፣ ከሰባተኛ ጦር ካምፕና ከጉምሩክ የሚጣሉ ተረፈ ምርቶች የጅብ መንጋው በአካባቢው እንድበራከት ምክንያት መሆኑም ተገልጿል... | ለድሬዳዋ ከተማ ነዋሪወች ስጋት እየሆነ የመጣው የጅብ መንጋ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፡ እንደ ናይል የታችኞቹ ተፋሰስ ሃገራት በበላይነት ተቆጣጥረው የሚጠቀሙበት ወንዝ በአለም እንደሌለ የአድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት መምህርና የአባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ያእቆብ አርሳኖ አስታወቁ። እንደ ፕሮፌሰሩ ማብራሪያ አንዳንድ እንደ ናይል ያሉ ትላልቅ ወንዞችን ደግሞ ውሃውን የሚያመነጩ እና አቅም ያላቸው ሃገራት የበለጠ እየተጠቀሙ ይገኛሉ። አብዛኞቹን ወንዞች የላይኞቹ እና የታችኞቹ ተፋሰስ ሃገራት ህብረት ፈጥረው እና ተባብረው ወንዞችን እንደሚ... | እንደ ናይል የታችኞቹ ተፋሰስ ሃገራት በበላይነት ተቆጣጥረው የሚጠቀሙበት ወንዝ በአለም የለም ፕሮፌሰር ያእቆብ አርሳኖ የአድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት መምህርና የአባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በሆንክ ኮንግ በኮቪድ የተያዙ ሰወች ቁጥር እየናረ ይገኛል። የከተማዋ መሪ ካሪ ላም፤ የህሙማን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ የሆስፒታሎችን አቅም ሊያንኮታኩት ይችላል ብለዋል። ካሪ ላም ምን አሉ መሪዋ ካሪ ላም ትላንት በሰጡት መግለጫ፤ የሆንክ ኮንግ ማህበረሰብ ውስጥ ቫይረሱ በከፍተኛ ሁኔታ የሚሰራጭበት ነጥብ ላይ ደርሷል ብለዋል። ቫይረሱን በማህበረሰቡ ውስጥ እያሰራጩ የሚገኙት በበሽታው ተይዘው ወደ ሆንክ ኮንግ የገቡ የሌሎች አገራት ዜጎች ሊሆኑ የይችላሉ ብለዋል። ቫይረሱ ቢያንስ ለሃያ ሁለት ቀናት ሳይ... | ኮሮናቫይረስ፡ የህሙማን ቁጥር ከሆስፒታሎች አቅም እንዳያልፍ የሰጋችው ከተማ |
Generate a news headline for the following article. | በሳውድ አረቢያ ሪያድ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ለ አባይ ግድብ ማሰሪያ የሚውል የቦንድ ግዥ የሚካሄድበትን ፕሮግራም የያዘው ከሳምንታት በፊት ነው። ሆኖም ሰሞኑን ጅሃዳዊ ሃረካት በሚል ርእስ መንግስት በ እስር ላይ ያሉትን የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴወች አስመልክቶ በቴሌቪዥኑ በለቀቀው ፊልም ቁጣቸው እየተቀጣጠለ በ አዳራሹ የተገኙት ሙስሊሞች የቦንድ ግዥውን ስብሰባ ወደ ከፍተኛ የተቃውሞ ትእይንት ቀይረውታል። በፕሮግራሙ መሰረት ትናንት ሃሙስ ከወትሮው በተለየ መልኩ በሪያድና አካባቢው የሞኖሩ በርካታ ኢትዮጵ... | የኢህአደግ መንግስት በሳኡድ አረቢያ ሪያድ ለ አባይ ግድብ ቦንድ ግዥ የጠራው ስብሰባ ወደ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀይሮ በተቃውሞ ተጠናቀቀ |
Generate a news headline for the following article. | በህፃናት አስተዳደግ ዙሪያ ጥናትና ምርምር ያደረጉ አንዳንድ ምሁራን፣ የሰው ልጅ ማንነት ወይም የወደፊት ሰብእና የሚቀረጸው ከሁለት እስከ አምስት አመት ባለው እድሜ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ የለም ከሁለት እስከ ሰባት አመት ነው ይላሉ። የምግብ መያዣ እቃቸው ንጹህ መሆኑንና ያለመሆኑን መቆጣጠር፤ በሽታና ጠረን ማወቅ እንዳለባቸው፣ የልጆቹ ባህርይ፣ የምግብና የጨዋታ ፍላጐታቸው ምን እንደሆነ ማጥናት እንደሚገባቸው፣ በካይዘን ማኔጅመንት፣ በህፃናት አስተዳደግና በሳይኮሎጅ ትምህርት ያገኙ በርካታ እውቀት መሰረታ... | ህፃናትን በዘመናዊ መንገድ የመቅረጽ ጅማሮ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አትሌቲክስ ከውጤት ጀምሮ በአደረጃጀት የተሻለ ቦታ ካላቸው ተቋማት በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። በኦሊምፒክ የረዥም ርቀት ንግስቷ ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ የሚመራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን፣ በአብሮነት የሚታወቀውን የቀድሞ አትሌቶች ሃብረት ወደ ነበረበት መመለስ ብቻ ሳይሆን ቀጣይነት ያለው የብሄራዊ ቡድን ዝግጅት እንድለመድ በመስራት ላይ መሆኑም ይነገርለታል። ከእነዚህ ተሳትፎወች መካከል ዘንድሮ ለ ኛ ጊዜ በሞሮኮ ራባት የሚከናወነው የመላ አፍሪካ ጨዋታወችና ከመስከረም እስከ መስከረም ሃያ አምስት ቀ... | ፌደሬሽኑ ለኳታርና ለሞሮኮ አትሌቲክስ ሻምፒዮናወች ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል |
Create a short title for the given news content. | በሁለት ሽህ ስድስት አመተ ምህረት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ለሁለተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ለሶስተኛ ጊዜ ሊሻሻል መሆኑ ተሰማ። የንግድ ሚኒስቴር አዋጁን ለመተግበር በርካታ መሰናክሎች እየገጠሙት በመሆኑ፣ አዋጁን እንድመረምር ያቋቋመው ኮሚቴ የአዋጁን ችግሮች ለይቶ ማውጣቱ ታውቋል። በመሆኑም በቅርቡ የማሻሻያ ረቂቁ ተሰርቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ ከዚያም ለተወካዮች ምክር ቤት የአሰራር ሂደቱን ተከትሎ እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል። አዋጁ በሁለት ሽህ ስድስት አመ... | የንግድ ምዝገባ አዋጁ በተሻሻለ በአመቱ በድጋሚ ሊሻሻል ነው |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ መስከረም ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በኳታር ዶሃ በሚካሄደው አለም አቀፍ ልዩ የቡና ትርኢት ላይ እየተሳተፈች ነው። ይህም በኳታር የሚገኙ ቡና አስመጭ ኩባንያወች ምርቶቻችንን አይተው በቀጥታ እንድገዙም ሆነ ቀጣይ ግንኙነት ለመመስረት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል ነው ያሉት አምባሳደር ፈይሰል። በኳታር የኢትዮጵያ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል አልይ የቡና ትርኢቱ አምራችና ገዥወችን በቀጥታ ለማስተዋወቅ መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል ብለዋል። ... | ኢትዮጵያ በኳታር አለም አቀፍ የቡና ንግድ ትርኢት ላይ እየተሳተፈች ነው |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሃብረት ኢንሹራንስ ኩባንያ በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰበት ኢስት አፍሪካ ታይገር ብራንድ ኢንዱስትሪስ ፋብሪካ የሃያ አራት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ብር ካሳ ክፍያ መፈጸሙን አስታወቀ። በሃብረት ኢንሹራንስ የጉዳት ካሳ ክፍያ የተፈጸመለት ኢስት አፍሪካ ታይገር ብራንድ ኢንዱስትሪስ የተረከበው የጉዳት ካሳ ማካካሻ፣ በቃጠሎ ያጣውን ጥሬ እቃ በአድ በመተካት ወደ ምርት ስራው እንድገባ እንደሚያስችለው ገልጿል። ኩባንያው ከዚህ ቀደም ከመንገድ ግንባታ ስራ ዋስትና ጋር በተያያዘ ሃምሳ አራት ሚሊዮን ብር ክፍያ በመፈጸሙ... | ሃብረት ኢንሹራንስ በእሳት አደጋ ለወደመ ንብረት የሃያ አራት ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ መፈጸሙን አስታወቀ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በያዝነው አመት በአገራችን በኢትዮጵያ አስከፊ የርሃብ አደጋ እንደተስፋፋ ከተለያዩ የዜና አውታሮች ይደመጣል። በትግሬወያኔ የአገዛዝ ዘመን ርሃብ አልፎ አልፎ የሚመጣ ሳይሆን በየአመቱ ከ እስከ ሚሊዮን የሚደርሱ ኢትዮጵያውያንን ለችጋር ማጋለጡ እና የሰው እጅ ተመልካች እንዳደረጋቸው ይታወቃል። የትግሬወያኔ ሆን ብሎ ከፍተኛ የደን ክምችት ያላቸውን ቦታወች በየጊዜው በእሳት በማጋየቱ ምክንያት የአገራችንን የተፈጥሮ ሚዛን እና የአካባቢ አየር ንብረት በማዛነፉ ድርቅ በተደጋጋሚ እንድከሰት አድርጓል። በወያኔ የዘ... | ገሃዱ አሰቃቂ ረሃብ እና የማወናበጃው የልማት እድገት በኢትዮጵያ |
Provide a news headline based on the following text. | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በደረሰው የጎርፍ አደጋ የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም፣ ከሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የበኩሉን እንደሚወጣ አስታወቀ። በአካባቢው የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በቀጥታ ከጊቤ ሶስት ጋር ባይገናኝም፣ የተጎዱ ዜጎችን ግን በዘላቂነት ለማገዝ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የሚጠበቅበትን እንደሚያደርግ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን መምርያ ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ለሪፖርተር ተናግረዋል።... | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል በደቡብ ኦሞ ዞን በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ የድርሻውን እንደሚወጣ አስታወቀ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፕሬዚዳንት ፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጅ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አይደለም ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ። በዩክሬን ላይ ያካሄዱት ወረራ የፑቲን የመወሰን አቅም ደካማ መሆኑን የሚያሳይ ነው ያሉት ፕሬዚዳንት ባይደን፥ በሩስያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ላይ የሚያደርጉትን ውረፋና የማጣጥል ዘመቻ አጠናክረው ቀጥለዋል። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ከሮይተርስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፥ ፕሬዚዳንት ... | የፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጅ በባይደን አይደለም የክሬምሊን ቃል አቀባይ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የፈረንሳዩ ሎቨር ግሩፕ ከ ሚብር በላይ በሆነ ወጭ በአድስ አበባ በመገንባት ላይ ያለውን ሮያል ቱሊፕ ፕላዛ ባለ ኮከብ ሆቴል ለማስተዳደር በገዝ ቢዝነስ ግሩፕ ከተሰኘ የኢትዮጵያ ኩባንያ ጋር ተስማማ። ሎቨር ሆቴልስ ግሩፕ ሁለተኛውን ባለ ኮከብ ሮያል ቱሊፕ ፕላዛ ሆቴል በኢትዮጵያ መክፈቱ ሎቨር በአፍሪካ ያቀደውን ሆቴሎቹን የማስፋፋት ስትራቴጅ ያጠናክርለታል ተብሏል። የሆቴሉ በአድስ አበባ መከፈት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣውን የአገሪቱን የጎብኝ ፍሰት ለማስተናገድና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ መስተንግ... | ከ ሚ ብር በላይ የወጣበት ባለ ኮከብ ሆቴል ይከፈታል |
Create a short title for the given news content. | ይህ ጥያቄ ምናልባት እ አ አ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አንድ የዚያን ጊዜው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩትን የጆን ኤፍ ኬኔድን የመጀመሪያ ንግግር ያስታውስ ይሆናል። ጭኮ እወዳለሁ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የዚህ ሳውዝ ሳውዝ ዊሜን የውይይት መድረክ መስራች ዛይና አፍሪካ ከኬንያ ስትወጣ የነበራት ህልም ከአለም የተለያዩ ክፍል የተወጣጡ ሴቶችን በአንድ ላይ በማገናኘት ሁሉም የሚማማርበትን መድረክ መፍጠር ነበር። ሃገሯን ወክላ የ ሳውዝ ሳውዝ ዊሜን ሌጋሲ ቶክስ የተባለው የውይይት መድረክ መክፈቻ ላይ ተገኝታ... | እንደ ግለሰብ የኢትዮጵያዊነት ግደታን እንደት መወጣት ይቻላል |
Write a brief headline summarizing the article below. | በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢወች የሚገኙ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን አንድነን አንከፋፈልም በማለት የሰደቀና የአንድነት ፕሮግራም አዘጋጅተው ውለዋል። ድርጊቱ ገዥው ፓርቲ ሙስሊሞችን ከሁለት ለመክፈል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለመቃም የታለመ መሆኑን በስነስርአቱ ላይ የተካፈሉ ሙስሊሞች ገልጸዋል። በመቶ ሽወች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በአድስ አበባ በኑር መስጊድ በተካሄደው የሰደቃና የአንድነት ስነስርአት ላይ ተካፍለዋል። በመንግስት በኩል የተያዘው ፖሊስ በትግስት እንያቸው የሚል መሆኑን አድሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተ... | ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች አንድ ነን አንከፋፈልም አሉ |
Create a short title for the given news content. | ፈረንሳይ ውስጥ አንድ ግለሰብ ጩኸቱ በጠበጠኝ በሚል ሰበብ የጎረቤቱን ዶሮ ተኩሶ በመግደሉ በአምስት ወራት እስራት ተቀጥቷል። በገጠራማዋ አርደቸ ከተማ ነዋሪ የሆነው የአውራ ዶሮው ባለቤት የመንደሩ ሰወች እንሳስቶቻቸው ላይ ጥቃት እንዳይፈጸም እንድከላከሉ ጥሪውን አቅርቧል። ለአውራ ዶሮው ፍትህ ፊርማ እያሰባሰበ ያለው ሴባስቲያን ግን ምንም ቢሆን አውራ ዶሮየ ላይ የተፈጸመውን ግፍ አይመልስልኝም ኤኤፍፒ ለተሰኘው የዜና ወኪል ድምጹን አሰምቷል። የማርሴል ባለቤት የሆነው ሴባስቲያን ቨርኒ ፍትህ ለአውራ ዶሮየ ... | ጩኸቱ በጠበጠኝ በሚል አውራ ዶሮ ተኩሶ የገደለው በእስር ተቀጣ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሃዋሳ ከተማ በሳምንቱ መገባደጃ ልዩ ልዩ የስነ ጽሁፍ ክንውኖች የሚስተናገዱበት ዝግጅት አሰናድታለች። በዝግጅቱ ላይ ከከተማው ነዋሪወች መሃከል የንባብ አምባሳደር በሚል ስለ ንባብ ቅስቀሳ እንድያደርጉ ዝግጅት ክፍሉ የመረጣቸው ግለሰቦች ይፋ ይደረጋሉ። ሃዋሳ የሚኖሩና በተለያየ የስራ መስክ የተሰማሩ ግለሰቦች ምልከታ የሚቀርብበት መድረክም እንደተዘጋጀ ስራ አስኪያጁ ተናግሯል። እንደ ኢዮብ ገለፃ፣ ቅዳሜ ከሰአት ሶስት ደራስያን እሁድም በተመሳሳይ ሰአት ሶስት ደራስያን ከህይወት ልምዳቸው የሚያካፍሉበት መድረክ... | ንባብ የስኬት ድባብ በሃዋሳ ሊካሄድ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | የቅዱስ ጊዮርጊስ ሻምፒዮናነት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተጀመረ ለአስርኛ ጊዜ ነው። በአፍሪካ ደረጃ በሚካሄዱ የክለብ ውድደሮች የአርባ አራት አመታት ተሳትፎ ያለው ክለቡ ተጠቃሽ ውጤት አለማስመዝገቡን ወደሚቀይርበት አድስ ምእራፍ መሸጋገሩንም ብዙወች ተስፋ ያደርጋሉ። ቅዱስ ጊዮርጊስ የዘንድሮ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድሉ ሃምሳ አንድኛውን ዋንጫ ያገኘበት ሲሆን ከእነዚህ ዋንጫወች መካከል ሃያ ዘጠኝ በሊግ ውድድር፤ ስምንት በጥሎ ማለፍ ሻምፒዮናወች እንድሁም ሰባት በሱፕርካፕ ድሎች የሰበሰባቸው ናቸው። ከአንድ... | ጊዮርጊስ ሊጉን አስር ጊዜ በላ፤ ከዚያስ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትሪያሪክ፤ መሰረተ ቢስ መረጃወችን በማስተላለፍ ህዝቡን ለማደናገር ይሰራሉ በማለት ክስ የመሰረተባቸው አራት ጋዜጠኞች ማእከላዊ ፖሊስ ጣቢያ ቀርበው ቃላቸውን ሰጡ። የ አርሂቡ መጽሄት ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሳሁን ተስፋየ በበኩላቸው፤ በታህሳስ ወር እትም ቁጥር አርባ ላይ አቡነ ማቲወስና አቡነ ሳሙኤል ተፋጠዋል በሚል ባወጣው ዘገባ ክስ እንደረቀበባቸውና ዋና አዘጋጁ ጋዜጠኛ ቴወድሮስ አበራ የተከሳሽነት ቃሉን መስጠቱን ለአድስ አድማስ ተናግረዋል። ... | ቤተክህነት የከሰሰቻቸው አራት ጋዜጠኞች ቃላቸውን ሰጡ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ኛው የከተሞች ፎረም ቀን በጎንደር እየተከበረ ነው የአሜሪካ መንግስት በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በአንድ ወር ውስጥ ጊዜ ያህል በሆቴሎችና መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የፈንጅ ጥቃት መድረሱን በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ከተማዋ ጉዞ እንዳያደርጉ አስጠነቀቀ። በአድስ አበባ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ ጠቅሶ አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው በዚህ ወር በከተማዋ ያህል ፍንዳታወች መከሰታቸው ማስጠንቀቂያው መነሻ ሆኗል ተብሏል። በሌላ በኩል ጎንደር ከዛሬ ጀምሮ ኛውን የከተሞች ፎረም ቀን እያከበረች ሲሆን በአሉ ለአን... | አሜሪካ ዜጎቿ ወደ ጎንደር እንዳይጓዙ አስጠነቀቀች |
Write a brief headline summarizing the article below. | ነሃሴ ሃያ ሶስት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በባህርዳር የተጀመረውን የስራ ማቆም አድማ ተከትሎ ወታደሮች ለችግረኛ ወጣቶች እርዳታ ለማሰባሰብ በሞከሩ ወጣቶች ላይ በወሰዱት እርምጃ ህዝቡ በመቆጣት ከተቃውሞውን በተለያዩ መንገዶች ሲገልጽ ውሎአል። ከባህርዳር በ ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘዋ መሸንቲ ከተማ ደግሞ አበባ እርሻወችና የተለያዩ መኪኖች ተቃጥለዋል። በአደት ከተማም እንድሁ ህዝቡ አስተዳደሪወችን አባሮ በራሱ እየተዳደረ ነው። ከባህርዳር በ ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘዋ መራዊ ከተማ የከተማው ነዋሪ ከአር... | በአማራ ክልል የሚካሄዱ ህዝባዊ አመጾች ተጠናክረው ቀጥለዋል። |
Summarize the following news article into a concise headline. | የኢትዮጵያ ሪኢንሹራንስ ኢትዮ ሪ ኩባንያ ስራ በጀመረ የመጀመሪያው አመት ከሃምሳ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ አስመዘገበ። ኩንያው በሂሳብ አመቱ ሰማኒያ ሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ ሲፈጽም፣ የኩባንያው አጠቃላይ የጉዳት ካሳ መጠባበቂያ ሰባ አንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ደርሷል። ከዚህም ውስጥ ስላሳ ሰባት በመቶ ከአስገዳጅ ጠለፋ መድን ውል ኢንድሁም ስልሳ ሁለት በመቶ ከአስገዳጅ ቀጥታ መድን የሰበሰበ ሲሆን፣ ቀሪውን አንድ በመቶ ደግሞ ለግዙፍ አደጋ ስጋት ከሚሰጥ ጠለፋ መድን የሰበሰበ... | ኢትዮ ሪ በመጀመሪያው አመት የሃምሳ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ኪሳራ አስመዘገበ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ህዳር አስራ ሰባት ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜናበሻሸመኔ ከተማ ሃይማኖት ደሳለኝ የተባለች የቤት እመቤት ባለፈው ሃሙስ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተኛችበት ከሁለት ልጆቿ ጋር በመጥረቢያ ተቆራርጣ የእናትየውና የልጆቹ ምላሶች ተቆርጠውና አይናቸውም ወጥቶ መገደላቸውን መዘገባችን ይታወሳል። እናትየው በልጃቸው ላይ ሲዝቱ እንደነበር መታወቁ በለቅሶው ጊዜም አርፍደው መምጣታቸውንና ከሌሊቱ ስድስት ሰአት ላይ ውጭ መታየታቸው ነው ለጥርጣሬ በር ከፍቶ በቁጥጥር ስር እንድውሉ የተደረገው። የሟችን ሞባይልና አንገት ሃብ... | ከሁለት ልጆቿ ጋር የቤት እመቤቷን ገድለዋል የተባሉ የቅርብ ዘመዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ |
Generate a news headline for the following article. | እጅግ ደካማ እና አሰልች የነበረው የዛሬው የአድስ አበባ ስታድየም የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል። ካሉኝ ተጨዋቾች አንፃር አማካዮችን አብዝቸ ለመጫወት ሞክሪያለው። ዳኞች ይችላሉ አይችሉም ይችላሉ ፤ ለምን ግን እንደሚሳሳቱ አላውቅም ስምኦን አባይ ድሬዳዋ ከተማ እንደእንቅስቃሴ በቡድኔ አልተከፋውም። እኛ ከፊታችን ያሉትን ጨዋታወች አሸንፈን የቡድናችንን የማሸነፍ መንፈስ ማምጣት ነው ትልቁ አላማችን። ጨዋታው አመርቂ አልነበረም... | የአሰልጣኞች አሰተያየት ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ድሬዳዋ ከተማ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የአሜሪካ መንግስት ድፕሎማሲያዊ ጫና እያደረገ ነው መጋቢት አንድ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ማለዳ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ ሰባት መቶ ስላሳ ሰባት ስምንት ማክስ አውሮፕላን ላይ በመካሄድ ላይ ያለው የአደጋ ምርመራ የመጀመርያ ደረጃ ሪፖርት በተያዘው ሳምንት ይፋ ይደረጋል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር የትራንስፖርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን መስሪያ ቤት በመሄድ፣ መረጃው ለናሽናል ትራንስፖርት ሴፍቲ ቦርድና ለቦይንግ ኩባንያ እንድሰጥ በ... | የአውሮፕላን አደጋው ምርመራ ውጤት በዚህ ሳምንት ይፋ ይደረጋል |
Summarize the following news article into a concise headline. | ዛሬ በኢትዮጵያ ታትሞ የወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ እንደወረደ የአሜሪካ መንግስት በምስራቅ አፍሪካ በሚያካሂደው የጸረ ሽብር ዘመቻ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት የሚሰራ ሲሆን፣ በሁለት ሽህ አንድ አመተ ምህረት በአርባ ምንጭ ኤርፖርት የድሮን ጣቢያ ማቋቋሙ ይታወቃል። የአሜሪካ አየር ሃይል በርካታ ሚሊዮን ዶላሮች ወጭ በማድረግ የአርባ ምንጭ የአውሮፕላን ማኮብኮቢያ የማሻሻል ስራ ያካሄደ ሲሆን፣ የድሮን ማቆሚያ ሃንጋርም ገንብቷል። ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በጽሁፍ ምላሽ የሰጡት የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀ... | የአሜሪካ መንግስት በአርባ ምንጭ የሚገኘው የጦር ሰፈሩን ለቆ ወጣ ወታደሮች ለቀው ሄዷል |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ ፣ ጥቅምት አራት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ እና የአለም ባንክ የአራት መቶ ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። በከተሞች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪወችን ህይወት ለማሻሻል የሚውል ሲሆን ስምንት መቶ ሽህ ሰወችም ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ድጋፉ በመላ ሃገሪቱ በሚገኙ ሰማኒያ ሶስት ከተሞች ለከተማ ሴፍቲኔት እና ለወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ይውላል ተብሏል። ስምምነቱን የኢፌደሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽደ እና በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱ... | ኢትዮጵያ እና የአለም ባንክ የአራት መቶ ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ የካቲት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሁለንተናዊ እድገት ለማምጣት ትምህርት ላይ መስራትና ኢንቨስት ማድረግ እንደሚገባ የሴቶችና ማሃበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋየ ዶክተር አስገነዘቡ። የአፍሪካ ወጣቶች ሃብረት ዋና ጸሃፊ አህመድ ቢኒንግ በበኩላቸው እንደ አሃጉር ዘመኑን የሚመጥን፣ ጥራት ያለው፣ ዘላቂና ሁሉን አካታች የትምህርት ስርአት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ በአጽንኦት ገልጸዋል። ሁለንተናዊ እድገት ለማምጣትም ትምህርት ላይ መስራትና ኢንቨስት ማድረግ ይገባል ማለታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ... | ሁለንተናዊ እድገት ለማምጣት ትምህርት ላይ መስራት እንደሚገባ ተመላከተ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጥር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹእ አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ህዝብ እርስ በራሱ በመተሳሰብ አብሮነቱን እንድያጠናክር ጥሪ አስተላለፉ። ህዝቡ በመተሳሰብና በመረዳዳት አንድነቱን እንድያጠናከርም መልእክት አስተላልፈዋል። የጸረ ቫይረሱን መድሃኒት የሚወስዱትም ጸበል ቢጠመቁም እንኳ መድሃኒታቸውን በሃኪም ምክር መሰረት በአግባቡ እንድወስዱ መልእክት አስተላልፈዋል። ፓትርያርኩ በጃን ሜዳ የጥምቀት በአል ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልእክት ህዝ... | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹእ አቡነ ማትያስ ህዝቡ አብሮነቱን እንድያጠናክር ጥሪ አስተላለፉ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታወች ሃሙስ ቀጥለው ሲካሄዱ ወላይታ ድቻ በገዛ ሜዳው ያደረገውን ጨዋታ በአሸናፊነት ተወጥቷል። ባለፈው እሁድ በኤኤፍሲ ሊዮፓርድስ ተሸንፎ ከኮንፌድሬሽን ዋንጫ የተሰናበተው የገብረመድን ሃይሌ መከላከያ ወደ ቦድቲ ባደረገው ጉዞ ሽንፈትን አስተናግዶ ተመልሷል። አድስ አበባ እና ሶዶ የሚገኙ ደጋፊወችን ጨምሮ መላው የወላይታ ድቻ ደጋፊ በጉጉገት የጠበቀው ጨዋታ በርካታ ህዝብ ታድሞበት በጣፋጭ የአንድ ድል ተጠናቋል። በ አሰት አድስ አበባ ስታድየም ላይ የተጫወቱ... | በፕሪሚየርሊጉ ወላይታ ድቻ በሜዳው የመጀመርያውን ድል አስመዘገበ |
Provide a news headline based on the following text. | ሶስት መቶ ሰማኒያ ስድስት ዋዜማ ራድዮ በቅርቡ በተለያዩ ሃገራት ከተመደቡ አምባሳደሮች መካካል የተወሰኑት የትዳር አጋሮቻቸውን በመንግስት ተሿሚነት ማስመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ምንጮች ለዋዜማ አጋለጡ። በሰኔ ወር በተደረገው ሹመት በተለይም ብራስልስ የተመደቡት የአቶ እውነቱ ብላታ ሚስቴ በጀት ተመድቦላት ትቅጠር የሚለው ጥያቄ ከሌሎች በተለየ ውድቅ በተደረገ ሰአት በቀጥታ ኦህደድ ጣልቃ እንደገባበትም ሰራተኞቹ ይናገራሉ። ሌላው በተመሳሳይ ባለቤታቸውን ያሾሙ ባለስልጣን በቤልጅየም ብራስልስ አምባሳደር... | የትዳር አጋሮቻቸውን በድፕሎማቲክ ሰራተኝነት ያሰቀጠሩ አምባሳደሮች ጉዳይ እያወዛገበ ነው |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ ፣ መስከረም ሃያ ሶስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ደንግ አሎር ኩወል ጋር ተወያዩ። ከአቢየ ግዛት ጋር በተያያዘም ኢትዮጵያ ጉዳዩ ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እንድያዝና በቀጠናው የምትጫወተውን ገንቢ ሚና አጠናክራ እንደምትቀጥልም ነው የተናገሩት። አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ቀውስ ጋር በተያያዘ የሚጫወተውን ሚዛናዊ እና ገንቢ ሚና እንደሚቀጥል ተናግረዋል። የደቡብ ሱዳን የምስ... | አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የትግራይ ክልልን ለማረጋጋት እና መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች ዛሬ ሁለተኛ ዙር የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት ተካሄደ። አስጊ የሆኑ ቀጣናወችን በመለየት ሰወች እንድረጋጉ በማድረግ፣ ከጦርነት ማግስት ህዝቡን እያማረረ የነበረውን ዘረፋ ከጸጥታ ሃይሉ ጋር የተቀናጀ ስራ በመስራት መፍትሄ እንድያገኙ ማድረግ ተችሏ መባሉን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ተግባራት በተሳካ ሁኔታ እንድፈጸሙም ከአምስት መቶ ሽህ በላይ የሚሆን ህዝ... | የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች እውቅና ተሰጠ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ባለፈው አመት በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሱት ተቃውሞወች ወደ ግጭትና የፖለቲካ ቀውስ ሲሻገሩ ነበር አድስ አድማስ የመፍትሄ ሃሳቦችን ከተለያዩ ወገኖች ማሰባሰብ የጀመረችው። ምሁራን ዝምታን የሚመርጡት ኑሮአቸው እንዳትነካባቸው ነው፤ ነገር ግን ሃገሪቱ ለከፋ ችግር ከተዳረገች የመጀመሪያ ተጠቂ የሚሆኑት እነሱ ናቸው ያሉት ዶ ሩ፤ ምሁራን የተለያዩ የፖሊሲ አቅጣጫወችንና ችግር ፈች መፍትሄወችን ማቅረብ እንዳለባቸው ይናገራሉ። ምሁሩ ሚናው የሽምግልና ሳይሆን የመፍትሄ አመላካችነት ነው የሚሉት ኢኮኖሚክስ... | የአገሪቱ ምሁራን የት ገቡ ፍርሃት አድርባይነት ከሃላፊነት መሸሽ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር መረጃ ዋና መምሪያ ተደምረው በሚሰሩበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። የመከላከያ ሚኒስቴር የመረጃ መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጀነራል ሃሰን ኢብራሂም የሃገሪቷን መረጃ ማሰባሰቢያ መተንተኛ እና ማሰራጫ መንገዶችን ዘመናዊ በማድረግ በኩል በየጊዜው እያደገ የሚሄድ አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። በፕሮጀክት አስተዳደር ስርአት እና የፕሮጀክት አፈፃጸም አስመልከቶ በሚፈለገው ደረጃ ግንኙነት ያለመደረጉ የፈጠረውን ክፍተት በመቅረፍ ... | የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲና መከላከያ ሚኒስቴር በጋራ በሚሰሩበት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በመሆን በፓርላማው ተመረጡ። የወይዘሪት ብርቱካን በምርጫ ቦርድ ሰብሳቢነት መመረጥ ቀጣዩ ምርጫ እንዳይጭበረበርና ጨርሶውንም የማጭበርበር ዝንባሌ እንዳይኖረው ያግዛል ሲሉም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናግረዋል። በአስገዳጅ ሁኔታ የውጭ ዜግነት የወሰዱ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪወች የውጭ ፓስፖርታቸውን ቀደው ኢትዮጵያዊ ዜግነታቸውን ለመመለስ መዘጋጀታቸውን አስታውሰዋል። ሹመታቸውን በተመለከተ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪወችና የሃገሪቱ አንጋፋ ዜጎች እንደተወያ... | ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆኑ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በቤኒሻንጉል ክልል በመተከል ዞን ያለውን የጸጥታ ችግር በተለያየ መንገድ ለመፍታት የተደረገው ጥረት የሚፈለገውን ውጤት ባለማምጣቱ ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ሃይል እንድሰማራ ተደርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ። በቤኒሻንጉል ክልል መተከል ዞን በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ እጅግ አሳዛኝ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ገልጸዋል። መንግስት ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት አስፈላጊውን የተቀናጀ ሃይል እንድሰማራ አድርጓልም ነው ያሉ... | በመተከል ያለውን የጸጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት የተቀናጀ ሃይል እንድሰማራ ተደርጓል ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ |
Create a short title for the given news content. | መንግስት ሁለተኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት የውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴርን ለሁለት ከፍሎ በሚኒስትር መስሪያ ቤት ደረጃ ሊያዋቅር ማሰቡ ተሰማ። እንደ አድስ ይቋቋማል ተብሎ የታሰበው የውሃና መስኖ ሚኒስቴር በዚህ መስክ ብዙ ስራ የሚጠብቀው መሆኑን፣ አገሪቱን ከዝናብ ጥገኝነት ወደ መስኖ ግብርና ልማት ማሸጋገር እንደሚጠበቅበት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው መረጃወች አመልክተዋል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚቀርቡለትን ሁለት መዋቅሮች የሚያጸድቅ ከሆነ፣ የውሃና መስኖ ሚኒስቴር ትኩረቱን ሙሉ ... | የውሃ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴርን ለሁለት ለመክፈል ታስቧል |
Create a short title for the given news content. | የኢትዮጵያ ገቢወችና ጉምሩክ ባለስልጣን የ ወር የግብር አሰባሰብ አፈፃጸሙን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ለህግ ተገዥነት ባለመጎልበቱ ምክንያት ግብር በአግባቡ ለመሰብሰብ መቸገሩን አስታውቋል። ባለፉት አራት ወራት ውስጥ የንግድ ትረፋቸውን ለባለለስልጣኑ ካሳወቁ ሽህ ግብር ከፋዮች መካከል በትክክል ትርፋቸውን ያሳወቁት በመቶ ሲሆኑ በመቶወች የኪሳራ ሪፖርት ማቅረባቸውን ተናግረዋልዋና ዳይሬክተሩ። የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋዮች ከሆኑ ነጋደወች መካከል በአግባቡ ግብራቸውን ያሳወቁት በመቶ ብቻ መሆናቸውንና... | ገቢወችና ጉምሩክ ግብር በአግባቡ ለመሰብሰብ ተቸገርኩ አለ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ባህር ዳር፡ ሃምሌ ሃያ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ የዋግ ኽምራ ብሄረስብ አስተዳደር ውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ መምሪያ ሃላፊ ተገኘ መብራት ዛምራና ጽራሬ የመስኖ ፕሮጀክቶች አጠቃላይ የግንባታ እና ኤሌክትሮ መካኒካል ስራወች ተጠናቅቀዋል ብለዋል። ሃላፊው ፃና አንድ የመስኖ ፕሮጀክት ዛሬም የድዛይንና የሃይል አቅርቦት እጥረት እንዳጋጠመውና ፃና ሁለት የመስኖ ፕሮጀክትም በሃይል አቅርቦት እጥረት ስራ መጀመር አለመቻሉን አስታውቀዋል። የዛምራ የመስኖ ፕሮጀክት ስላሳ አራት ሄክታር የሙከራ ምርት ጀምሯል፤ ጽራ... | በአስር ወራት ሊጠናቀቁ ከተጀመሩት አራቱ የአበርገሌ ወረዳ የመስኖ ፕሮጀክቶች በአምስት አመታት ሁለቱ ብቻ ተጠናቅቀዋል። |
Create a short title for the given news content. | ሰባት መቶ ስላሳ ሰባት የመሬት ማጥበብና የልዩ አስተዳደር መብት በአማራ ክልል ብቻ ያውም በጉልበት ለምን ይከወናል በአስተዳዳሪ አልባው የአማራ ክልል ላይ የሚካሄድ የህወሃት የመስፋፋት ፖሊሲ ውጤቱ እጅግ አደገኛ ነው። ከሴቪክ መማሪያ መጸሃፍ ጋር ይቅርታ የተጠየቀበት አማራን ከሱዳን ድንበር ገፍቶ ትግራይን ከቤኒሻንጉል ኩታ ገጠም ያደረገው ካርታ ትላንት ኢቢስ ለዜናው ሽፋን ሲጠቀምበት ተገርመን ሳንጨርስ ለምርምር ስራ ደባርቅ ሰሜን ፓርክ የሄዱ ተመራማሪወች ጉድ አስብለውናል። በ አማራ ክልል ግን በተለየ ... | የህወሃት መስፋፋት ስለመብትና ነፃነት የሚታገል ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሚመለከተውና የሚያሳስብ ጉዳይ ነው ምንሊክ ሳልሳዊ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከእንጨት የተሰሩ የኤሌክትሪክ ምሰሶወችን በቋሚነት በኮንክሪት የመቀየር ስራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር መላኩ ታየ ችግሩን ለማስወገድ ተቋሙ ከእንጨት የተሰሩ የኤሌክትሪክ ምሰሶወችን በቋሚነት በኮንክሪት የመቀየር ስራ መጀመሩን ተናግረዋል፡ በዚህ መሰረትም አሁን ላይ ከእንጨት ወደ ኮንክሪት ምሶሶ የመቀየር እና የሃይል መቆራረጡን ስራ ለማስቀረት ከአድስ አበባ እስከ ሃምሳ... | ከእንጨት የተሰሩ የኤሌክትሪክ ምሰሶወችን በቋሚነት በኮንክሪት የመቀየር ስራ መጀመሩ ተገለጸ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ጥር አስር ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜናበመጭው ሳምንት በአድስ አበባ በሚካሄደው ኛው የአፍሪካ ህ ብረት ስብሰባ ኢትዮጵያ የሊቀመንበርነቱን ቦታ እንደምትረከብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰጠው መግለጫ በህብረቱ አገራት ዘንድ ጥ ያቄ ማስነሳቱ ተዘገበ። አምባሳደሩ ይህን ቢሉም የሊቀመንበርነቱ ምርጫ የሚደረገው እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር የፊታችን ጃንዋሪ በሆነበት ሁኔታኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት ሊቀመንበርነቱ የሷ እንደሆነ የሰጠችው መግለጫ የህብረቱን ፐሮቶኮል ጥሷል ተብሏል። በ ኢትዮጵያ አቋም ተቃውሞ ያሰሙት የህብ... | ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትን ፕሮቶኮል ጥሳለች ተባለ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ ፣ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሁለት ሽህ በጀት አመት የስራ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። ምክር ቤቱ በሁለት ሽህ በጀት አመት የታቀዱ ዋና ዋና ስራወችን በመገምገም ለቀጣይ ግብአቶችን መሰነቅ የሚያስችለውን ግምገማ መጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገልጸዋል። ግምገማው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶቹ ዋና ዋና እቅዶች አፈፃጸም፣ የገጠሟቸው ችግሮች፣ መልካም ተሞክሮወችና ቀጣይ አቅጣጫወች ላይ ያተኮረ እንደነበር አቶ ንጉሱ ተና... | ምክር ቤቱ የሁለት ሽህ በጀት አመት የስራ ግምገማ እያካሄደ ነው |
Create a short title for the given news content. | ይሄን ጥያቄ የማነሳው መሰረታዊ ነገሮችን እንዳናስብ በቲፎዞ እያደነዘዙ አገርንና ህዝብን ቀጥሎ ለመዝረፍ እየተፎካከሩ በሚመስል ሁኔታ የፖለቲካ ቡድን ነን የሚሉት ነገር በየትኛውም መለኪያ እድል ቢያገኙ አደገኛ እንደሆኑ ለህዝብ መጠቆም ግደታ ስለሆነብኝ ነው። ዛሬ በእስክንድር ላይ ሁሉም በትብብር የሚዘምቱበት ግልጽ የሆነ የፍትህና የድሞክራሲ መርህ ላይ ቆሞ የእነሱን ነገር እያበላሸባቸው ስለሆነ ነው። እንግድህ አገራችንን በቅብብል ወንበደወች ላይለቀቋት ሁሉም እንደ አንድ ቡድን ይሰራሉ። እንግድህ የዜግነት... | ኢዜማ የሚወዳደረው አሜሪካና ካናዳ ነው እንደ ሰርጸ ደስታ |
Generate a news headline for the following article. | የባርሴሎናው ላሜሲያ ወጣቶች አካዳሚ የግብ ጠባቂ ዋና አሰልጣኝ የሆነው ሪቻርድ አርጋይ በሃገራችን ኢትዮጵያ ላሉ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ትናንት ምሽት ስልጠና ሰጥቷል። ከዚህም ባለፈ የባርሴሎናው ላሜሲያ አካዳሚ ውስጥ ያሉ ወጣቶች የመጡበት መንገድ እና ጀርመናዊው የአሁኑ የባርሴሎና ቋሚ ግብ ጠባቂ አንድሬ ቴር ስቴገን የሚከተላቸው የጨዋታ መንገዶች በምሳሌነት ቀርቦ በትምህርት መልክ ተሰጥቷቸዋል። ሪቻርድ በተለይ ስለ ባርሴሎና አካዳሚ የግብ ጠባቂወች የስልጠና መንገድ እና ሂደት በአሜሪካ እና ካናዳ ሰጥተው... | የባርሴሎናው ከፍተኛ የግብ ጠባቂ ባለሙያ ለሃገራችን የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በቴሌኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማምተዋል። በጅቡቲ የፖስታ እና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ሬድዋን አብዱላሂ ባህዶን በበኩላቸው የጅቡቲ መንግስት የቴሌኮም ዘርፉን በማጠናከርና በማዘመን ምስራቅ አፍሪካን የቴክኖሎጅ ማእከል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አብራርተዋል። እስከ አሁን ባለው ሂደትም በርካታ አህጉራዊና አለም አቀፍ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ኩባንያወች ፍላጎታቸውን አሳይተዋል ብለዋል። የኢትዮጵያ ቴሌኮም ዘር... | ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በቴሌኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማሙ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ቻይና ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልያዙም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከስልጣን ያነሳች ሲሆን በበሽታው ተይዘው የሞቱ ሰወች ቁጥርም አንድ ሽህ መድረሱ ተሰምቷል። የቻይና ባለስልጣናት የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝን የያዙበት መንገድ በተደጋጋሚ ሲያስተቻቸው ነበር የሁቤይ ጤና ኮሚሽን የፓርቲው ጸሃፊ እንድሁም የኮሚሽኑ የበላይ ሃላፊ ከስራቸው ከተነሱት ባለስልጣናት መካከል ናቸው። ስለአድሱ ኮሮና ቫይረስ ማወቅ የሚገባወ ነጥቦች ከሞት የታደገው ጎሽ ከቤት አልወጣም ብሎት የተቸገረው ኢትዮጵያዊ በአሁኑ ... | በኮሮናቫይረስ የሞቱ ሰወች ቁጥር አንድሽህ ደረሰ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በተደረገው የምንዛሪ ለውጥ እምብዛም የዋጋ ጭማሪ አላየሁም ብሏልየአለም ባንክ ከኢትዮጵያ መንግስት የልማት ግቦች ጋር የተሳሰሩ ስራወቹን የሚመራበትን የኢትዮጵያ የአጋርነት ማእቀፍ የተሰኘ የፕሮጋራም ሰነድን ባስተዋወቀበት ወቅት ይፋ ባደረገው መሰረት ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለመስጠት መወሰኑን አስታውቋል። ባንኩ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ገንዘብ በአገሪቱ በታየው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ለውጥ ላይ መሰረት ያደረገ እንደሆነ ያብራሩት ዳይሬክተሯ የመንግስት ውጤታማ በጀት አጠቃቀም በባንኩ ትልቅ ቦታ እንደሚሰጠውም አክለዋ... | የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያና ሶማሊያ የጋራ ጠላታቸውን አሸባሪው አልሸባብን ለማስወገድ በጋራ መስራታቸው ከምንጊዜውም በላይ የሃገራቱን ጠንካራ የትብብር መንፈስ በተግባር ያረጋገጠ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በዚህም የወታደራዊ ድፕሎማሲ ትልቅ ውጤት ማምጣቱን ገልጸው፥ የጎረቤት ሃገር ሶማሊያ የፌደራል ሃይልም ሸሽተው ወደመጡበት ሲመለሱ የነበሩ የቡድኑ አባላት ወደግዛቱ እንዳይገቡ በርካታ ስራወችን ሰርቷልም ነው ያሉት። ይህም ከጎረቤት ሃገራት ጋር ያለ... | ኢትዮጵያና ሶማሊያ አልሸባብን ለማስወገድ በጋራ መስራታቸው የሃገራቱን ጠንካራ የትብብር መንፈስ በተግባር ያረጋገጠ መሆኑን መንግስት ገለጸ |
Write a brief headline summarizing the article below. | የቴሌኮሙዩኒኬሽንና ፖስታ አገልግሎት ዘርፍን እንድቆጣጠር መንግስት እንደ አድስ ያቋቋመው የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን የቴሌኮሙዩኒኬሽን ዘርፍ በውድድር መርህ እንድመራ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት፣ ሁለት አለም አቀፍ የቴሌኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሰጭ ኩባንያወች መርጦ ለማስገባት የሚያስችለውን ጨረታ ለማውጣት በዝግጅት ላይ እንደሆነ አስታወቀ። ለፈቃድ አሰጣጥ ሂደቱ አማካሪ ኩባንያ እንደሚቀጠር የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ሞገድ የሚሰጠው በግልጽ ውድድር እንደሆነ ተናግረዋል። ማንኛውም ፍ... | ሁለት የቴሌኮም አገልግሎት ሰጭወችን ለማስገባት አለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ ነው |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ ፣ ጥር አንድ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሃገር ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ ዛሬ በአፋር ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው። የሃገረ መንግስት ግንባታ ምንነት፣የኢትዮጵያ ሃገረ መንግስት ግንባታ ሂደትና ትምህርት የሚወሰድባቸው ጉዳዮች፣የሌሎች ሃገራት የሃገረ መንግስት ግንባታ ልምዶች፣የሃገረ መንግስት ግንባታን እውን ማድረግ ይቻል ዘንድ የወጣቱ ሚና የሚሉ ነጥቦች ይዳሰሱበታል። በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢ... | አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው |
Provide a news headline based on the following text. | አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ መፍቀዱን አስታወቀ። የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ባለፈው ሳምንት ይፋ ባደረገው ሪፖርት እንደተመለከተው ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የተሰጠውን ብድር ሳይጨምር የሃገሪቱ እዳ ሃያ ሶስት ቢሊየን ዶላር ደርሷል። ባለፉት ሃያ ስድስት አመታት ከአለም አቀፉ የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ተቋም ኦ ኢ ሲ ድ የተገኘው እርዳታ ብቻ ወደ ሃምሳ ቢሊየን ዶላር የደረሰ ሲሆን ከልዩ ልዩ አበዳሪ ተቋማትና መንግስታት በተመሳሳይ የተሰጠው ... | አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ ፈቀደ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ሲሪል ራማፎሳ በህዳሴው ግድብ ላይ ሶስቱን ሃገራት ወደ ስምምነት ለማምጣት ለሚያደርጉት ጥረት ሙሉ ድጋፍ እንዳለው አስታወቀ። ድርድሩ በወንድማማችነት መንፈስ፣ በጋራ ተጠቃሚነት እና በስምምነት ይቋጭ ዘንድ የተፋሰሱ ሃገራት ጠንካራ ስራ ሊሰሩ ይገባል ማለታቸውን የተመድ ቃል አቀባይ ስቴፈን ዱጃሪች ተናግረዋል። የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የህብረቱ ... | ተመድ የህብረቱ ሊቀ መንበር በህዳሴው ግድብ ላይ ሶስቱን ሃገራት ወደ ስምምነት ለማምጣት ለሚያደርጉት ጥረት ሙሉ ድጋፍ እንዳለው አስታወቀ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች አገልገሎት መስጠት ጀምረዋል። በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብረ ብርሃን ድስትሪክት ከስላሳ በላይ ቅርንጫፎች አስፈላጊውን እድሳትና ቁሳቁስ በማሟላት ወደ ስራ እንድገቡ ማድረጉን አስታወቀ። ድስትሪክቱ በዛሬው እለት ተጨማሪ የኤፌሶንና የካራዳሚ ቅርንጫፎችን አገልግሎት እንድሰጡ አድርጓል። ባንኩ ቅርንጫፎቹ በአጭር ጊዜ ጠግኖ እና አስፈላጊውን... | በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች አገልገሎት መስጠት ጀመሩ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የኢትዮጵያ የውጭ አገር የስራ ስምሪት አገናኝ ኤጀንሲ አሰሪወች ፌደሬሽን፣ በስሩ የሚገኙ ሶስት የኤጀንሲወች ማሃበራት አባላት የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ ሆነው ይቀጥሉ ወይም ይነሳላቸው የሚል ውሳኔ ለመስጠት፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ጥናት ቀርቦለት ግምገማ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። ምክትል ፕሬዚዳንቱ ኤጀንሲወች ስለሚያወጧቸው ወጭወችና ከተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ ጋር ተያይዞ ያለውን ሁኔታ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ፣ ጥናት ስናደርግ የምናስመጣቸው ኮሚሽን ብቻ አይደለም፣ የአውሮፕላን የበረራ ቲኬት አለ። ... | የውጭ አገር ስራ አገናኝ ኤጀንሲወች የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ ጉዳይ ለገንዘብ ሚኒስቴር ቀረበ |
Generate a news headline for the following article. | በተለያዩ ክልሎች የተከሰቱ ደም አፋሳሽ ግጭቶች የፌደራል ስርአቱ ውጤቶች ናቸው ለሚሉ አካላት ምላሽ ለመስጠት መንግስት የፖለቲካ አመራሩንና ሰራተኞችን ማወያየት ጀመረ። በኢትዮጵያ ደሞክራሲያዊ ብሄርተኝነት ላይ የተመሰረተ ህብረ ብሄራዊነት እየተገነባ ነው ያሉት አቶ አባተ በፌደራል ስርአቱ ላይ የተደቀኑ ስጋቶች አደጋወችንና ፈተናወችን መመከት ያስፈልጋል ሲሉ ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሰራተኞች አሳስበዋል። የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሰራተኞች መንግስት ላለፉት አመታት የፌደራል ስርአቱን እንደት ሲመራ ቆየ ... | ደም አፋሳሽ ግጭቶች የፌደራል ስርአቱ ውጤት አለመሆናቸውን ለመተንተን ውይይት ተጀመረ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አስርኛው ዙር ጉሚ በለል ውይይት የኢትዮጵያን ሏላዊነት በማስጠበቅ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው አድስ አበባ ፣ ነሃሴ ስምንት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያን ሏላዊነት በማስጠበቅ ሂደት የኦሮሞ ሚና በሚል አስርኛው ዙር ጉሚ በለል የውይይት መድረክ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት በመካሄድ ላይ ነው። በተለይ ጀግናው አብድሳ አጋ፤ ኢትዮጵያ በጣሊያን ቀኝ ግዛት እንዳትያዝ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመሆን ትልቅ ጀግንነት መፈጸሙን አስታውሰዋል። በእነዚህ ጀግኖች ታፍራና ተከብራ የኖረችውን ኢትዮ... | አስርኛው ዙር ጉሚ በለል ውይይት የኢትዮጵያን ሏላዊነት በማስጠበቅ ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት አስረኛ አመት በእስራኤል መከበሩን በሃገሪቱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። በመርሃ ግብሩ በእስራኤል የህዳሴ ምክር ቤት ሊቀመንበር አቶ ራህሚም አላዛር የግድቡን ግንባታ ዳር ለማድረስ እስካሁን የተደረገውን ድጋፍ በሚመለከት ማብራሪያ በመስጠት በቀጣይ የተጠናከረ እንቅስቃሴ የሚደረግ መሆኑን አስታውቀዋል። በመርሃ ግብሩ ኢትዮጵያውያንና ቤተ እስራኤላውያን ለግድቡ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው ለመቀጠል ቃል መግባቸውን በእስራኤ... | የህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት አስረኛ አመት በእስራኤል ተከበረ |
Create a short title for the given news content. | ያለፉትን አምስት ወራት ያለ መንግስት ባሳለፈችው ቤልጅየም የፌደራል መንግስት ለመመስረት ስምምነት ላይ ተደረሰ። በስምምነቱ መሰረትም ሊበራሉ የፍሌሚሽል ክልል ተወካይ አሌክሳንደር ደ ክሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ሃገሪቱን እንድመሩ ተመርጠዋል። አድሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ነገ ቃለ መሃላ የሚፈጽሙ ሲሆን የጥምር መንግስቱ አባል የሆኑ ፓርቲወች ዛሬ የተናጠል ስብሰባ አድርገው የካቢኔ ተወካይወቻቸውን እንደሚመርጡ ይጠበቃል እንደ ብራሰልስ ታይምስ ዘገባ። የአርባ አራት አመቱ ደ ክሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ከመሆናቸው በ... | ደ ክሩ የሃገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስትር ናቸው |
Summarize the following news article into a concise headline. | ከኬንያ ህዝብ ውስጥ ሰባ በመቶው በወባ በሽታ የመያዝ እድላቸው ከፍተኛ መሆኑ ተመለከተ። የአካባቢው አስተዳዳሪ ጆንሎን ያንጋፑ ከሌሎች ወቅቶች በተለየ በዝናባማ ጊዜያት የሚመዘገበው የወባ በሽታ ስርጭት ትንበያ ከፍተኛ በመሆኑ ነዋሪወቹ የሚሰጣቸውን የወባ መከላከያ አጎበር በአግባቡ እንድጠቀሙበትም ጠይቀዋል። በሽታውን ለመቆጣጠር የተለያዩ ስራወች እየተሰሩ ቢሆንም በበሽታው ለሞት የሚጋለጡ ሰወች ቁጥር ቀላል የሚባል አይደለም ሲሉ የምእራብ ፖኮት ጤና ጣቢያ ዳይሬክተር ኖርበርት አቡያ ገልጸዋል። እንደ ናይሮቢ... | ሰባ በመቶ ኬንያውያን በወባ የመያዝ እድላቸው ከፍተኛ መሆኑ ተመለከተ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ከደረሰ ለማ አንድ ሌሎች ሰወች ድርጅቶች እንደት መደራጀት እንዳለባቸው ምን አላማ ማራመድ እንዳለባቸው የሚፈልጉትን ለማግኘት በምን አይነት የትግል ስልት መታገል እንዳለባቸው ገደብ ሲጥሉና እነርሱ በፈለጉት መንገድ ብቻ እንድመሩ መፈለጋቸው አንዱና ዋነኛው ችግር ወይንም ስህተት ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ትክክለኛ ፍትሃዊ እና ድሞክራሲያዊ ስርአት ተፈጥሮ ህዝቡ በነፃና ትክክለኛ የምርጫ ሂደት የፈለጋቸውን ድርጅቶች እና ግለሰቦች ካልመረጠ በስተቀር ማንም በየትኛውም ህዝብ ስም መናገር ህግ ማውጣት እና መወሰን አ... | የብዙወቹ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ድርጅቶች ዋና ዋና ስህተቶች |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍቢሲ ሁለተኛው የባለ ልዩ ጣእም የቡና ውድድር ሊካሄድ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ። መጀመሪያ በተካሄደው የልዩ ጣእም ውድድር አማካኝነት አንድ ኪሎ ቡና አራት መቶ ሰባት ዶላር መሸጡም ተገልጿል። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ ውድድሩ የቡና ምርትና ምርታማነትን አሳድጎ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ሚናው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል። ባለስልጣኑ ዛሬ ከኢትዮጵያ ቡና ላኪወች ማህበር ጋር በሰጠው የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ነው ው... | ሁለተኛው የባለ ልዩ ጣእም የቡና ውድድር ሊካሄድ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ህዳር ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በህንዱ ግዙፍ መድሃኒት አምራች ዙቪየስ ላይፍሳይንስ የመድሃኒት አምራች ድርጅት ስራ አስኪያጅ የተመራ ልኡክ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊወች ጋር ተወያየ። የልኡካን ቡድኑ ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቱ በፊት በበይነ መረብ ከኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ፣ ከምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳ እንድሁም ከአምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ጋር በኢትዮጵያ የፋርማሱቲካል ሴክተር ኢንቨስት ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ይታወሳል። ከውይይታቸው በኋለም የ... | የህንዱ ግዙፍ የመድሃኒት አምራች ድርጅት በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ጉብኝት አደረገ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በሚኒ ባስና በሚድ ባሶች ላይ ከዛሬ ጀምሮ የሚተገበር የታሪፍ ማሻሻያ ተደርጓል በህገወጥ መንገድ የሚሰሩ የሜትርና ኤሌክትሮኒክ ታክሲ አገልግሎት ሰጭወች በመኖራቸው፣ እንደገና ምዝገባ እንድደረግ መወሰኑን የአድስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ከተፈቀደው ታሪፍ ውጭ የሚጭኑ አሽከርካሪወችን በተመለከተ ደግሞ በከተማዋ በአጠቃላይ አራት መቶ ሰማኒያ ስድስት የታክሲ አገልግሎት መስመሮች መኖራቸውን፣ በእነዚህም መስመሮች የቁጥጥር ስራ የሚሰሩ ከአራት መቶ በላይ ባለሙያወች እንዳሉ በቢሮው የትራንስፖርት ቁጥጥር... | ህገወጥ የሜትርና የኤሌክትሮኒክስ ታክሲወች መኖራቸው በመረጋገጡ እንደገና ምዝገባ እንድደረግ ተወሰነ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ አንድ አመት በሚኖራቸው የስልጣን ዘመን በዋናነት ህገመንግስቱን በማሻሻል የህግ የበላይነትን ማስከበር ላይ አተኩረው እንድሰሩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች የመከሩ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስተርኒስትሩ በበኩላቸው ድሞክራሲን ተቋማዊ ማድረግ ቀዳሚ የመንግስት ተግባር ይሆናል ብለዋል። የህግ የበላይነትን ማስከበርና ለማስከበር አስፈላጊውን ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰድ የፖለቲካ መረጋጋትን ያመጣል የሚሉት የሰማያዊ ፓርቲው አቶ አበበ አካሉ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስተርኒስትሩ በተለይ በየክልሉ የተፈጠ... | ጠቅላይ ሚኒስተርኒስትሩ በቀጣይ ህገመንግስቱን በማሻሻል ላይ ትኩረት ማድረግ አለባቸው ተባለ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በአለም አቀፍ ደረጃ እ ኤ አ በሁለት ሽህ ሃያ ሶስት ለመከላከያ ሃይል የዋለው ወጭ ሁለት ነጥብ አራት ትሪሊዮን ዶላር መሆኑን የስቶኮልም አለም አቀፍ የሰላም ጥናት ተቋም አስታውቋል። የሰሜን አውሮፓና የባልቲክ አገሮች ወታደራዊ በጀታቸው በከፍተኛ ሁኔታ ሲጨምር፣ እንግሊዝ ሰባት ነጥብ ዘጠኝ በመቶ ጭማሪ በማድረግ ቀዳሚ ሆናለች። በአለም በሁለት ሽህ ሃያ ሶስት ለወታደራዊ ወጭ የዋለው ገንዘብ ሁለት ነጥብ አራት ትሪሊዮን ዶላር ነው ጌቲ ኢሜጅ ይህም በአለም ላይ የሚኖሩ እያንዳንዳቸው ወንዶች፣ ሴቶችና ህፃና... | አድስ ሪከርድ ያስመዘገበው አለም አቀፉ የአገር መከላከያ ወጭ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አማራ ክልልን ከአፋር ክልል ጋር የሚያገናኘው የኮምቦልቻ ባቲ ሚሌ አስፋልት መንገድ ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ከዚህ በፊት በጠጠር ደረጃ የነበረውና የ አንድ መቶ ስላሳ ሶስት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መንገዱ ተጠናቆ ስራ መጀመሩ ጊዜያቸውን ለመቆጠብ እና የነበረውን የትራንስፖርት እንግልት ለማስቀረት እንደረዳቸው ተጠቃሚወች ገልጸዋል። ምንም እንኳን ግንባታውን ለማካሄድ የመሬቱ መልከአ ምድራዊ አቀማመጥ አስቸጋሪ የነበረ ቢሆንም በተያዘለት ጊዜ እና በጀት ማጠናቀቅ ተችሏል ያሉት የግንባታው ... | የኮምቦልቻ ባቲ ሚሌ አስፋልት መንገድ አገልግሎት መስጠት ጀመረ |
Generate a news headline for the following article. | ሚያዝያ አንድቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ከአዋሽ ሃራ ገበያ መቀሌ እየተገነባ ካለው የባቡር መስመር ጋር ተያይዞ አርሶአደሮች ያላ አንዳች የካሳ ክፍያ ለአመታት መቆየታቸውን ተናገሩ። የራያ ቆቦ ወረዳን ጨምሮ ሌሎች የባቡር መስመሩ አቋርጧቸው የሚያልፉ ወረዳወች የበልግና የመህር ምርት አብቃይ መሆናቸው እየታወቀ የበልግ ምርታቸው የካሳ ክፍያ ስሌት ውስጥ አልገባላቸውም። መሬት ለገረ ጋንቲና ለሌሎች ለባቡር መንገዱ ግንባታ ለሚውሉ ግብአቶች ማምረቻ ተወስዶባቸው መሬታቸው ግንባታው ሲጠናቀቅ ለእርሻ ተግባር እ... | መሬታቸውን የተነጠቁ አርሶአደሮች ካሳ ሳይከፈላቸው ለአመታት መቆየታቸውን ገለጹ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ ፣ ሃምሌ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ህፃናትን ለጦርነት የሚያሰማራውን የአሸባሪውን ህወሃት ቡድን በጦር ወንጀለኝነት ለማስጠየቅ ስራወችን መጀመር እንደሚገባ የስ ነልቦናና የህግ ምሁራን ተናገሩ። የህግ ምሁሩ አብዱረዛቅ ነስሩ በበኩላቸው አሸባሪው ቡድን ህፃናትን ወደ ጦር ማሰማራቱ ከአለም አቀፍ ስምምነቶች፣ ከአፍሪካ ቻርተርና ከኢፌድሪ ህገመንግስት የሚጣረስ መሆኑን በመግለጽ በአለም አቀፍ የጦር ፍርድ ቤት ሊጠየቅ እንደሚገባ ጠቁመዋል። የስነልቦና ባለሙያው ሳሙኤል ካሳሁን ህፃናት በግጭት ውስጥ መ... | ህፃናትን ለጦርነት የሚያሰማራው አሸባሪው ቡድን በጦር ወንጀል እንድጠየቅ ስራወች መጀመር አለባቸው የስ ነልቦናና የህግ ምሁራን |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ነገ በአድስ አበባ መስቀል አደባባይ ከሚካሄደው ታላቁ የኢፍጣር መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችንም የአድስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት፡ ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅ ኡራኤል ቤተክርስቲያንርስቲያን ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎምፒያ ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ አሽከርካሪወች ለከባድ መኪናወች አጎና ሲኒማ፤ለሌሎች ተሸከርካሪወች ጥላሁን አደባባይ ጋር ዝግ የሚደረግ ይሆናል። ... | ነገ የሚካሄደውን የኢፍጣር መርሃ ግብር ተከትሎ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ |
Generate a news headline for the following article. | በውጭ አገራት ባንኮች አካውንት ያላቸው ባለስልጣናት በአካውንቶቻቸው ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ገለፃቸው ወቅት እንዳሉት ሳምንታዊው የካቢኔ ስብሰባ ከአርብ ወደ ቅዳሜ ተዛውሯል። ኢትዮጵያ አድጋለች ከማለት ባሻገር በተጨባጭ ህዝቡ ምን ያህል ተጠቅሟል የሚለውን መፈተሽና ማረጋገጥ አለብን ሲሉም ዶር አብይ ገልጸዋል። እያንዳንዱ ሚኒስትር ከዚህ በኋላ ለስብሰባ ሲመጣ በቂ ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባው የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ሚኒስ... | የባለስልጣናት አካውንቶች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው |
Write a brief headline summarizing the article below. | የትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ዶክተር ለተፈጠረው ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንድፈለግ ጥሪ አቀረቡ። በዚህም እስካሁን ከአስር ሽ በላይ ወታደሮች ማርከናል ያሉት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ዶክተር ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ የኤርትራ ወታደሮች እንደሚገኙበት ተናግረዋል። የኤርትራ ወታደሮች ከፌደራል የጸጥታ ሃይል ጋር ግንባር ፈጥረው እየወጉን ነው ሲሉ ነው የገለጹት ገለጹ። ጨምረውም በተለያዩ የጦርነት ቀጠናወች በከባድ መሳሪያወች ጭምር ድብደባ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል። ርእሰ መስተዳ... | ትግራይ ፡ ደብረጽዮን ዶክተር ለተፈጠረው ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንድፈለግ ድጋሚ ጥሪ አቀረቡ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ከአማራ ክልል አዋሳኝ ድንበር አካባቢ በምትገኘው ፓዌ ወረዳ ውስጥ የሚኖሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ነዋሪወች፣ ከአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ተሻግረው በሚመጡ ታጣቂወች ጥቃት እየተፈጸመባቸው እንደሆነ አስታወቁ። በአሁኑ ወቅት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከተማ ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ሃላፊወች ወደ አካባቢው ደፍረው እንደማይገቡ ጠቅሰው፣ ታጣቂወቹም የመተከል ዞንን ለመያዝ ፍላጎት እንዳላቸውና ከዚህ በፊትም ተደጋጋሚ ጥቃት ሲያደርሱ እንደነበር ጠቁመዋል። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ከአማራ ክልል ተሻግረው... | የፓዌ ወረዳ ነዋሪወች ከአማራ ክልል ተሻግረው በሚመጡ ታጣቂወች ጥቃት እየደረሰብን ነው አሉ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሸገር ከተማ አስተዳደር በከባድ የማታለል ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ሲፈለግ የነበረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ግለሰቡ በሸገር ከተማ አስተዳደር በመልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ አራት ሃሰተኛ ስሞችን በመጠቀም በ ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ወንጀሎች በመፈጸም ተጠርጥሮ ክስ ተመስርቶበት ሲፈለግ መቆየቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግኝኙነትና ኮሚንኬሽን ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ ... | ከባድ የማታለል ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ሲፈለግ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ |
Write a brief headline summarizing the article below. | መንግስት ግጭት የሚያነሳሱ አካላትን ከማለባበስ አልፎ ህጋዊ እርምጃ በመውሰድ የህግ በላይነትን እንድያረጋግጥም ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል። የአፋር ህዝብ ፓርቲ አህፓ የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ኡመር አሊም በመንግስት ቸልተኝነትና አነሻሾችን በማለባበስ ሰላም እንደማይመጣ ተናግረዋል። ለዚህ ደግሞ ተጠያቂነት እና ፍትህን ማረጋገጥ አለመቻሉ መሆኑን የፓርቲው የውጭ ግንኙነት እና የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ሙሳ አደም ተናግረዋል። የመንግስት ሆደ ሰፊነት የሚረጋገጠው ህግን በማስከበር እንጅ አጥፊወችን በመታገስ ወደ... | ማንም ሰው በማንነቱ የማይሸማቀቅበት ሃገር ለመፍጠር ሁሉም ሃላፊነቱን እንድወጣ የአፋር ህዝብ ፓርቲ ጥሪ አቀረበ |
Generate a news headline for the following article. | ጥር አስራ አራት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ላይ ለመሰማራት ባለፉት አመታት ከኤጀንሲው ፈቃድ የወሰዱ ሽህ ፕሮጀክቶች ውስጥ አብዛኛወቹ ወደስራ ባለመግባታቸው የኢንቨስትመንት ፈቃዳቸውን ለመሰረዝ መወሰኑ ታወቀ። ብዙወቹ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በሃላ እንደመሬትየባንክ ብድር የመሳሰሉ ጉዳዮችን ለመፈጸም ከፍተኛ መንገላታት እንደወሰደባቸው ለፕሮጀክት ያሰቡትን በጀት ለጉቦ ጭምር ለመክፈል መገደዳቸውን በየጊዜው በመግለጽ ቅሬታቸውን ... | ፈቃድ ከወሰዱ የውጭ ባለሃብቶች ብዙወቹ ወደስራ አለመግባታቸው መንግስትን አስደነገጠ |
Generate a news headline for the following article. | የጥቃቅንና አነስተኛ አሰሪወች ፌደሬሽን ራሱን ችሎ በፌደሬሽን ደረጃ የተቋቋመው አምና ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት ነበር። ራሱን ችሎ የተቋቋመበት ምክንያት ኢንተርፕራይዞችን የሚወክሉ ማሃበራት በመበራከታቸውና በስራቸው የሚያቅፏቸው ሰራተኞችም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ በመምጣታቸው የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት ሰላማዊ ለማድረግ ከወድሁ ማሃበራትን ወደ ፌደሬሽን ደረጃ ማሳደግ አስፈላጊ በመሆኑ ነበር። እነዚህን ማሃበራት በቅርቡ በክልል ደረጃ በማሳደግ በክልሉ የኢትዮጵያ ጥቃቅንና አነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራ... | ባንክ ለማቋቋም የሰነቀው የጥቃቅንና አነስተኛ አሰሪወች ፌደሬሽን |
Summarize the following news article into a concise headline. | የአቶ ለማ ጽህፈት ቤት አቶ ለማን ማናገር አትችሉምየኦሮሞ ክልል መሬት አስተዳደርቤታችሁ ከመፍረስ አይድንም። ልንተባበራችሁ አንችልምዶክተር አብይ ጽህፈት ቤትበኦሮሚያ ጉዳይ ጣልቃ አይገቡምይሄን ጊዜ የኦሮሞ ቡድኖች ቢሆኑ ኖሮ የመጡት እናንተው አረፍተነገሩን ጨርሱት ቢቢሲ ከዘገበው የተወሰደሌላኛው አስተያት ሰጭ እንደገለጹት ደግሞ ሚስቴ ከወለደች ሶስት ቀኗ ነው። እነ አቶ አድሱ ህግ ወጥኘጥ ኦሮሞ አለመመሆን ነው። አቶ አድሱ ይሄንን ድርጒት ማውግዘ ሲገባው ድርጊቱን ደግፎ መናገሩ ከማሳዘን በላይ የሚያበሳጭ... | ዶክተር አብይ ጽህፈት ቤት በኦሮሚያ ጉዳይ ጣልቃ አይገቡም ግርማ ካሳ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማሃበራት ምክር ቤት ሴካፋ ከ አመት በታች የእግር ኳስ ተሳታፊ ሃገራት አድስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ከተሳታፊ ሃገራት መካከል የብሩንድ፣ የደቡብ ሱዳን እና ሶማሊያ ከ አመት ብሄራዊ ቡድኖች ትናንት ማምሻውን አድስ አበባ መግባታቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታውቋል። ይሁን እንጅ ከተሳታፊ ሃገራት መካከል ኤርትራ እና ሯንዳ ከበጀት ጋር በተያያዘ ችግር ምክንያት ከውድ... | የሴካፋ ከ አመት በታች የእግር ኳስ ተሳታፊ ሃገራት አድስ አበባ እየገቡ ነው |
Create a short title for the given news content. | ካምፕ የገባው የኦነግ ጦር ተመርዟል መባሉን በመቃወም በኦሮሚያ ክልል የወሊሶ ከተማና አካባቢው ነዋሪወች፣ ሰኞ ሚያዚያ ሰባት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጠዋት ጀምሮ የተቃውሞ አድማ እያደረጉ ነው። ከመንግስት ጋር በተደረገ ስምምነት ትጥቅ ፈትተው ወደ ጦላይ ካምፕ እንድገቡ የተደረጉ የኦነግ ጦር አባላት ውስጥ ወደ ሁለት መቶ የሚሆኑት በምግብ ተመርዘዋል መባሉ፣ በከተማዋ ለተቀሰቀሰው የተቃውሞ አድማ ምክንያት መሆኑን ሪፖርተር ያነጋገራቸው የከተማዋ ወጣቶች ገልጸዋል። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በኦነግ መግለጫ... | የወሊሶ ከተማ ነዋሪወች የተቃውሞ አድማ እያደረጉ ነው |
Generate a news headline for the following article. | በአባቱ ኤርትራዊ ደም ያለውና የሎስ አንጀለሱ ታዋቂ ራፐር ኤርምያስ አስገዶም ኒፕሲ ሃስል በተከፈተበት ተኩስ መገደሉ ተነገረ። ታዋቂው ራፐር ኤርምያስ አስገዶም ኒፕሲ ሃስል ያደኩት በውንብድና ቡድኖች ውስጥ ነው ሲል ለሎስ አንጀለስ ታይምስ በአንድ ወቅት ቃለ መጠይቅ ሰጥቶ እንደነበር ቢቢሲ ዘግቧል። ኤርምያስ አስገዶም ኒፕሲ ሃስል ሎስአንጀልስ ወስጥ በባለቤትነት በሚያስተዳድረው ማራቶን የአልባሳት መደብር በስድስት ጥይት ተበሳስቶ ሲገደል ሌሎች ሁለት ሰወችም በተተኮሰባቸው ጥይት ቆስለዋል። የስላሳ ሶስት አ... | የሎስ አንጀለሱ ታዋቂ ራፐር ኤርምያስ አስገዶም በተተኮሰበት ተገደለ |
Provide a news headline based on the following text. | ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከአድስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው አበይት ነጥቦች፦ህወሃትን በተመለከተ የሚያሳፍር ነገር ነው እየሰማሁ ያለሁት። መድረክ ብሄራዊ አንድነት መንግስት እንድቋቋም አቋም መያዝ አለበት የሚል አቅጣጫ ሲያዝ እኛ እንደማንስማማ ተናግረን ወጥተናል። በተለይም ደግሞ አሁን ያለው መንግስት ጠንካራ በመሆኑ የብሄራዊ አንድነት መንግስት ማቋቋም አያስፈልግም ብለን አቋም ይዘናል። ይህንንም በአግባቡ ስለምረዳ ምርጫው መተላለፍ እንዳለበት እኔም ሆንኩኝ ፓርቲየ ጽኑ አቋም ይዘናል። ሁል... | ከመቶ በላይ ፓርቲወች በአንድ ላይ ተሰባስበው መንግስት እናቋቁም የሚለው ሃሳብ አገሪቱን ወደመበታተን ሊያመራት ይችላል። ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በቦሊውድ ለረጅም ግዜ በድያሬክተርነት ከሰሩ ምርጥ እና አንጋፋ ባለሙያወች በግንባር ቀደምነት የሚጠቀስም ነበር። የሮማንቲክ ፊልሞች ንጉስ በሚል የሚወደሰው ያሽ ቾፕራ ባለሃብቶችን ወደ ቦሊውድ በመሳብ ትልቅ ሚና መጫወቱም ይነገርለታል። ያሽ ቾፕራ በወቹ የሰራቸው የፍቅር ፊልሞች ዘመን የማይሽራቸው ምርጥ ስራወች እንደሆኑ ዘ ሂንዱ ታይምስ ሲዘግብ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የህንድ ሲኒማ ኢንዱስትሪ ታላቅ ባለሙያ ማጣቱን በሃዘን ገልጸዋል። ከያሽ ቾፕራ ጋር ከሰሩ ታዋቂ የቦሊውድ ተዋናዮች አሚታን ባቻ እና ሻ... | ቦሊውድ ታላቅ የፊልም ድያሬክተር አጣ |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.