instruction
stringclasses
5 values
extractive_text
stringlengths
388
1.98k
summary
stringlengths
21
118
Create a short title for the given news content.
ደንበኞች በሞባይል ቁጥራቸው ሂሳብ መክፈት ይችላሉ አንበሳ ባንክ ቤልካሽ ቴክኖሎጅ ሶሉሽንስ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን በሱቆችና መደብሮች ገንዘብን በሞባይል ለማዘዋወር የሚያስችል አድስ ቴክኖሎጅ ስራ ላይ አዋለ። ደንበኞች በሞባይል ቁጥራቸው የባንክ አካውንት መክፈት የሚችሉበት አድስ አሰራር መጀመሩን የተናገሩት የስራ ሃላፊወቹ ደንበኛው በሚሰጠው የግል የሚስጢር ቁጥር ገንዘቡን ማስቀመጥ ማዘዋወርና መላክ እንደሚችልም ተናግረዋል። የባንኩና የቤልካሽ ቴክኖሎጅ ሶሉሽንስ የስራ ሃላፊወች ሰሞኑን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት ደንበኞች በሚቀርባቸውና ለሸመታ በሚዘዋወሩባቸው ሱቆች የሞባይል ስልካቸውን በመጠቀም የገንዘብ ዝውውር እንድያደርጉ ገንዘብ እንድልኩና እንድቀበሉ በሱቆቹ ገንዘብ ተቀማጭ ገቢ እንድያደርጉ ክፍያወችን እንድፈጽሙ የሚያደርግ የሄሎካሽ አሰራር ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል። እስከአሁን ወኪሎች ወደተግባር መግባታቸውን የተናገሩት ሃላፊወቹ በቀጣይ አድማሳቸውን በማስፋት በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች አገልግሎታቸውን ለማዳረስ በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። አንበሳ ባንክ ባለፈው አመት ካፒታሉን ቢሊዮን ብር ያደረሰ ሲሆን ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል አለው። ቤልካሽ ቴክኖሎጅ ሶሉሽንስ አዳድስ የፋይናንስ ስራ አገልግሎቶቹን ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ ላይ የሚገኝ ሲሆን እስከአሁን ሄሎ ዶክተር ሄሎ ካሽ ሄሎ ሎየር እና ሄሎ ስራ የተባሉ አዳድስ ቴክኖሎጅወችን በስራ ላይ አውሏል።
አንበሳ ባንክ ገንዘብን በሞባይል የማዘዋወር አድስ ቴክኖሎጅን ስራ ላይ አዋለ
Generate a news headline for the following article.
በሶስት መንግስታት ከፓርላማ ፕሬዚዳንትነት እስከ ርእሰ ብሄርነት ኢትዮጵያን መርተዋል። የቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በሰባት አሰርታት የስራ ጉዟቸው፣ በእውቀታቸውና በሙያቸው በተሰማሩባቸው የተለያዩ መስኮች ጉልህ ሚና እንደተጫወቱ ይነገርላቸዋል። ኢትዮጵያን በፕሬዚዳንትነት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሁለት ሽህ ስድስት ለ አመታት የመሩት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ቀደም ባሉት ስድስት አሰርታት ውስጥም በኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትና በሃብረተሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት በተለያዩ ሃላፊነት ቦታ ላይ አገልግለዋል። ፋሽስት ጣሊያን በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስላሳ ሶስት አመተ ምህረት ከኢትዮጵያ ከወጣ በኋላ በጦር ሰራዊት የሬድዮ መገናኛ ክፍል ባልደረባነት ስራ የጀመሩት አቶ ግርማ፣ ከገነት ጦር ትምህርት የመኮንንነት ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ የኢትዮጵያ አየር ሃይልን ተቀላቅለዋል። ዜና እረፍታቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር ባስተላለፉት የሃዘን መልእክት፣ ክቡር ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ የኢፌደሪ መንግስትን ለአስራ ሁለት አመት በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉ፣ በልዩ ልዩ ሃላፊነት ለአገራቸው ረዥም ዘመን የሰሩ፣ በእውቀታቸውና በሙያቸው ለህዝባቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሰጡ፣ የታታሪነት፣ የቅንነትና፣ የህዝባዊ አገልግሎት ሰጭነት ተምሳሌት ነበሩ፤ ብለዋቸዋል። ከመንግስታዊ ተግባራቸው ጡረታም ቢወጡ፣ በተፈጥሮ ጥበቃና አካባቢ ክብካቤ ዙሪያ በለም ኢትዮጵያ ያደረጉት ልጨኛ ተግባር ይጠቀሳል። ወደ ኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን መስሪያ ቤት ካመሩ በኋላም በቴክኒክ ክፍል ሹምነት፣ በኤርትራ በፌደሬሽን ወቅት የሲቪል አቪየሽን ሹም፣ በመጨረሻም ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሰርተዋል። በስጋ ደዌና በጠንቀኛ ህመም በጎ አድራጎት ድርጅት በዳይሬክተርነት፣ በለም ኢትዮጵያ መስራችነትና ፕሬዚዳንትነት ሰርተዋል። ከእነዚህም ውስጥ የቆርኪ ፋብሪካን በሽርክና በመመስረት፣ የጊቤ እርሻ ልማትን በማቋቋም፣ የከፋና የኢሉባቡር እንጨት ኢንዱስትሪ በሽርክና በመመስረትና የአድስ አበባ እድሮች አጠቃላይ ኮሚቴ ሰብሳቢነት ይገኙበታል። የቀድሞ ፕሬዚዳንት ስርአተ ቀብር በመንግስታዊ ስርአት ለማስፈጸም ኮሚቴ መቋቋሙንና በቅርቡም መግለጫ እንደሚሰጥ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሁለት ሽህ
Provide a news headline based on the following text.
ታዳጊው አምበሴ አስቻለው ሰው ለመግደል በማሰብ ተበዳይን ደረቱ ላይ ስድስት ቦታወች ላይ በጩቤ በመውጋት የቀኝ ሳምባው ላይ የደም መፍሰስ ጉዳት እንድደርስበት በማድረጉ በፈጸመው ተራ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ሙከራ መከሰሱን የአቃቢ ህግ የክስ ዝርዝር ያስረዳል። ሰሞኑን የዋለው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ኛው ችሎት ተከሳሹ ከዚህ በፊት ወንጀል ፈጽሞ የማያውቅ መሆኑንና እድሜው አመት መሆኑን ከግምት በማስገባት በ አመት ጽኑ እስራት እንድቀጣ ወስኗል። በአቃቤ ህግ የክስ ዝርዝር ለወንጀሉ ምክንያት የሆነው ፍሬ ሃሳብ ባይገለጽም ታዳጊው ሰው ለመግደል አስቦ የፈጸመው ነው ተብሏል። ድርጊቱ የተፈጸመው ጳጉሜ አምስት ቀን ሁለት ሽህ አራት አመተ ምህረት ከምሽቱ ሶስት ሰአት ሲሆን ቦታውም ልደታ ክፍለ ከተማተማ ቀበሌ ስላሳ አንድ ልዩ ቦታው ቆጨ ሰፈር ነው። ከተፈታ በኋላም ለሁለት አመታት ከህዝባዊ መብቱ እንድታገድም ታዟል።
የ አመቱ ታዳጊ በመግደል ሙከራ አመት ተፈረደበት
Create a short title for the given news content.
ኢሳት መስከረም ዘጠኝ ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ ነዋሪነታቸው በዚህ በአሜሪካ ዋሽንግተን ድሲ ከተማና የተለያዩ ግዛቶች የሆኑ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ መንግስት በመፈጸም ላይ ያሉ ግድያወችንና አፈናወችን በአስቸኳይ እንድቆም በመጠየቅ ሰኞ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በተካሄደበት ወቅት ዝናባማ የአየር ጸባይ ቢኖርም፣ በአካባቢው የተገኙ ኢትዮጵያውያን እየጣለ የነበረው ዝናብ ሳያግዳቸው የተለያዩ መልእክቶችን ሲያስተላልፉ እንደረፈዱ ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመልክቷል። ነዋሪነታቸው በዚህ በአሜሪካ ዋሽንግተን ድሲ ከተማ ከሆነ ኢትዮጵያውያን በተጨማሪ በርካታ ሰወች የተለያዩ የትራንስፖርት አገልግልቶችን በመጠቀም ከተለያዩ ግዛቶች ተሳታፊ እንደነበሩም ታውቋል። ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደተለያዩ አካባቢወች የሚወስዱ ዋና ዋና ጎዳናወች በሰልፉ ምክንያት ዝግ ሆነው የነበረ ሲሆን፣ ተጨማሪ የጸጥታ ሃይል እንድሰማራ ተደርጎ እንደነበርም ለመረዳት ተችሏል። በሁለቱ ክልሎች ይፈጸማል ያሉትን የጅምላ ግድያና የሰብአዊ መብት ጥሰት ለማውገዝ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፊት ለፊት ተሰባስበው የነበሩት ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ መንግስት አምባገነን መንግስት ከመደገፍ ተቆጥቦ ለደሞክራሲ መስፈን ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እንድያሳይ ጠይቀዋል። በሰልፉ ምክንያት በኪሎሜትሮች የሚቆጠር ዋና ዋና ጎዳና ዝግ ሆነው ለሰአታት ያህል ያረፈደ ሲሆን፣ የሰልፉ አዘጋጆች ከፓርላማ አባላት ጋር ውይይትን ለማካሄድ ቀጠሮ ተይዞላቸው እንደነበር ታውቋል። በተመሳሳይ ሁኔታም ሰኞ ነዋሪነታቸው በእስራኤል ቴላቪቭ ከተማ የሆነ ኢትዮጵያውያን በከተማዋ በሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ በመገኘት የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ከስፍራው ለኢሳት የደረሰ መረጃ አመልክቷል። የድሲ ግብረ ሃይል፣ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የሃይማኖት ተቋማትና የሲቪክ ማህበራት በጋራ በመሆን ያካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ከመቸውም ጊዜ በላይ ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ህዝብ ማሳተፉንና የተሳካ እንደነበር አዘጋጆች ለኢሳት ገልጸዋል። በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች የተገደሉ ሰወችን ምስል በማንገብ የተለያዩ መፈክሮችን ሲያስተጋቡ የነበሩ ሰልፈኞች ገዥው የኢህአደግ መንግስት በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ እየፈጸመ ላለው ግድያና ተጠያቂነት እንደማያመልጥ ሲገልጹ ታይተዋል። በኢትዮጵያ መንግስት የሚፈጸሙ ግድያወች እና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በአስቸካይ እንድቆም የተጠየቁት ኢትዮጵያውያኑ የአሜሪካና የእስራኤል መንግስታት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጫናንን እንድያደርጉ አሳስበዋል።
በኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን አፈና በመቃወም በአሜሪካ ዋሽንግተን ድሲ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት የሁለቱን ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንደሚያረጋግጥና ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትብብር እንደሚፈጥር ተገለጸ። የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ኢዮብ ተካልኝ ዶክተር በበኩላቸው፥ በህጋዊ መንገድ የወደብ ባለቤትና ተጠቃሚ መሆናችን ኢኮኖሚያዊ ብቻ ሳይሆን ሁለንተናዊ ጥቅም ያለው በመሆኑ ታላቅ ሃገራዊ ድል ነው ብለዋል። ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት ስምምነቱ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ በጋራ እንድለሙ ከማድረጉም በላይ በቀጣናው ሃገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብር በመፍጠር የላቀ አስተዋጽኦ እንዳለው ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሃገሮች ጋር የጀመረችው ኢኮኖያዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እያደገ የሚሄድ በመሆኑ ይህን ኢኮኖሚ የሚያስተናግድ የወደብና የሎጅስቲክ ግንኙነት ከጅቡቲ፣ከኬንያና ከሌሎችም ሃገራት ጋር ግንኙነቱ እንደሚቀጥልና ኢኮኖሚያዊ ትስስሩ እየዳበረ እንደሚሄድ አመላክተዋል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽደ፥ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችውን በርበራ ወደብን ለረጅም ጊዜ መጠቀም የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ በተመለከተ ለተቋማቸው አመራሮችና ሰራተኞች ገለፃ አድርገዋል። የሚኒስቴሩ ሰራተኞችም በዚህ ለረጅም ጊዜ በቁጭትና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ሃገራዊ አጀንዳ እውን መሆን ደስታቸውን እንደገለጹ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው ስምምነት ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትብብር እንደሚፈጥር ተገለጸ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ ሰኔ አምስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አተገባበር ዙሪያ እያደረጉት ያለው ድርድር ለሶስተኛ ቀን በቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል። ኢትዮጵያም ሃገራቱ ድርድሩ ሁሉንም ወገን እኩል ተጠቃሚ ወደሚያደርግ ውጤት በሚያደርስ የመተማመን መንፈስ ማካሄድ እንደሚገባ ነው ያሳሰበችው። በድርድሩ በሃገራቱ መካከል የተዘጋጁ ሰነዶች ልውውጥ እና በሃገራቱ መካከል ባሉ መሰረታዊ ልዩነቶች ላይ በቀጣይ ውይይት እንድደረግ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በትናንቱ የውይይት ቀንም በግድቡ የመጀመሪያ የውሃ ሙሌትና አለቃቀቅ ዙሪያ ኢትዮጵያ ባቀረበችው ሰነድ ላይ መክረዋል። ድርድሩ በኢትዮጵያ ሊቀመንበርነት ታዛቢወች በተገኙበት በግድቡ የመጀመሪያው የውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ዙሪያ ነው የተካሄደው። በተጨማሪም የሶስቱን ሃገራት ህዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችል ውጤት የሚያስገኘው ብቸኛው ድርድርም በቴክኒክ ደረጃ የሚካሄደው መሆኑን ግልጽ አድርጋለች። በውይይትም የድርድሩ ታዛቢወች የሚኖራቸውን ሚና የሚወስን ሰነድንም አዘጋጅተዋል። የሶስትዮሽ ድርድሩ በነገው እለት በሱዳን ሊቀ መንበርነት ይቀጥላል ተብሏል።
በግድቡ ላይ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ውይይት እንደቀጠለ ነው
Create a short title for the given news content.
እንዷውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከኦክቶቨር ሶስት አምስት ሁለት ሽህ ከመስከረም ሃያ ሁለት ሃያ አራት ሁለት ሽህ ስድስት አመተ ምህረት የአለም የጽንስና ማህጸን ሃኪሞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ህክምና ፌደሬሽንን አህጉራዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ ያካሂዳል። በዚህ እትም የምናስነብባችሁ የቤተሰብ እቅድ ወይንም ማለት ልጅን ካለመውለድ ጋር ብቻ የሚያያዝ ሳይሆን ፕሮግራሙ ልጅን ለመውለድ የሚደ ረገውን ክትትል እንደሚጨምርም የሚያሳይ ነው። የወንዶች እስፐርም ጥራትና ብዛት ወይንም የሴቶችን ማህጸን አፈጣጠርና እንቁላል ማምረት አለማምረት የመሳሰሉት በተገቢው የህክምና ድጋፍ ካገኙ የነበሩበት ሁኔታ ሊሻሻል ይችላል። ከላይ በተጠቀሱትና በሌሎችም ምክንያቶች ልጅ መውለድ ያልቻሉ ሴቶችና ወንዶች በቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ፕሮግራም መሰረት ወደህክምና ባለሙያ ቀርበው አስፈላጊውን ህክምና ቢያደርጉ ልጅ መውለድ የሚችሉበትን አጋጣሚ መፍጠር ይቻላል። ይሁን እንጅ እኔም ሆንኩ ጓደኛው የቤተሰብ እቅድ ዘደን ሳንጠቀም ልጆችን በመውለዳችን ለማሳ ደግ ተቸግረናል ከላይ ያነበባችሁት ገጠመኝ አስተያየት ሰጭዋ እንዳሉትም የቤተሰብ እቅድ ዘደን አለመጠቀም በብዙወች ዘንድ ውጤቱ ምን ያህል አስቸጋሪ እንደሚሆን ነው። ጥ ልጅ መውለድ ለሚፈልጉ የቤተሰብ እቅድ እንደት ያገለግላል መ ከላይ እንደተገለጸው የቤተሰብ እቅድ ሲባል ልጅ መውለድ ለማይፈልጉ የእርግዝና መከ ላከያን በመጠቀም የልጅ ቁጥርንና ጊዜን ለመወሰን የመርዳቱን ያህል በዚህ ፕሮግ ራም ልጅ መውለድ ያልቻሉም መውለድ እንድችሉ የሚያስችል አሰራር አለው። በእርግጥ የቤተ ሰብ እቅድ ሲባል ሴቶችና ወንዶች መውለድ ባልፈለጉበት ጊዜ እንዳይወልዱ ማድረግ ብቻ ሳይሆን መውለድ ካልቻሉ እንድወልዱ ለማድረግም የሚጠቀሙበት ዘደ ነው። የሴቷ እንቁላልና የወንዱ እስፐርም የሚገናኙበት የሚባለው መስርመር በተለያዩ ምክንያቶች መዘጋት፣ በዚህ መስመር ላይ የሚከሰት የተለያየ ቁስለት መመረዝ ወይንም ጠባሳ የሴቷ እንቁላል ከወንዱ ስፐርም ጋር እንዳይገናኝ ያውካል። ጥ ልጅ መውለድ ለሚፈልጉ በ ምን አይነት ህክምና ይሰጣል መ ልጅ መውለድ አለመቻል ሲባል ምናልባት በሴቷ ወይንም በወንዱ ምክንያት የተከሰተ ሊሆን ይችላል። ስለዚህ የወር አበባቸው እንድስተካከል በሚደረገው ህክምና ለሶስት ወር ያህል የእርግዝና መከላከያ ኪኒን እንድወስዱ ይደረግና ከዚያ በኋላ እንድያረግዙ ይደረጋል።
የ አፍሪካ የመጀመሪያ ስብሰባ በኢትዮጵያ
Provide a news headline based on the following text.
የፋሽስት ኢጣሊያ ሰራዊት ድል የተመታበትና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሃበር የተመሰረተበት ሰባ አምስትኛ አመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ፣ አርበኞች የከፈሉትን መስዋእትነት በሚያትቱ ሲምፖዚየሞችና ልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ማሃበሩ አስታወቀ። ሚያዝያ ሃያ ሰባት ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት የሚከበረው የአልማዝ ኢዮቤልዩ ወረራው ስላደረሰው ተጽእኖ የሚያወሱና፣ የዛሬው ትውልድ ያለበትን ሃላፊነት የሚያመላክቱ ጥናቶች የሚቀርቡበት እንደሆነ የማሃበሩ ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ገልጸዋል። ታሃሳስ ሃያ ስድስት ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት በማሃበሩ ጽህፈት ቤት በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ፕሬዚዳንቱ እንደተናገሩት፣ በአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበሩ ስለ ተጋድሎና የማሃበሩ ታሪክ የሚያወሱ ጽሁፎች ተዘጋጅተዋል። ኢትዮጵያ ጣልያንን ጨምሮ ከበርካታ አገሮች ጋር ትስስር እንዳላት አንስተው፣ በቀደመው ጠብ ሳይሆን በይቅር ባይነት አብሮ መስራት የተሻለ መሆኑን ላይ አተኩረዋል። አገሪቱ እየለመነች ሳይሆን ራሷን ችላና ማንነቷን አስከብራ እንድትዘልቅ መስራት ደግሞ የግድ እንደሆነ አሳስበዋል። ድሉ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በፋሽስት ኢጣልያ ስር የነበሩ ሌሎች የአፍሪካ አገሮችም ጭምር እንደሆነ የገለጹት ልጅ ዳንኤል፣ የማሃበሩ አባላት የሆኑና ወደ አርባ አምስት የሚደርሱ አርበኞች ተጋድሎ የሚታሰብበት በአል እንደሆነ ገልጸዋል። የማሃበሩ ፕሬዚዳንት በአሉን ምክንያት አድርገው ወጣቶች በአገሪቱ የተንሰራፋውን ሙስና፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና ኪራይ ሰብሳቢነት እንድታገሉ ጥሪ አቅርበዋል። ከአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት እስከ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስላሳ ሶስት አመተ ምህረት የተካሄደውን መራር ትግል የተመረኮዙ የኪነ ጥበብ ስራወች የሚመዘኑባቸው የውይይት መድረኮች በአድስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በሌሎችም ከፍተኛ ትምህርት ተቋሞች እንደሚዘጋጁ ከገለፃቸው ለመረዳት ተችሏል። በተጨማሪም በጦርነቱ ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን ለቆሙ አገሮች ምስጋና የሚሰጥበት ስነ ስርአት ይኖራል። ብዙ አርበኞች ከእድሜ መግፋት፣ በአቅም እጦትም ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ጠቁመው፤ ከመንግስት በሚመደብላቸው በጀት እርዳታ ለማድረግ ቢጣጣሩም በቂ አለመሆኑን አመልክተዋል።
ፋሽስት ኢጣሊያ ድል የተመታበት ሰባ አምስትኛ አመት ሊከበር ነው
Provide a news headline based on the following text.
በአድስ መልኩ ብቅ ብለው የነበሩት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ሉሲወቹ በአንድ ወቅት የአገሪቱ የስፖርት ቤተሰብ መነጋገሪያ ነበሩ። አሰልጣኟ ይህን አስተያየት እስከሰጡበት ድረስ ቡድናቸው ጨዋታውን በሚያደርግበት የአድስ አበባ ስታድየም ዝግጅት ያደረገው ለአምስት ቀን ብቻ ቢሆንም፣ ከዚያ በፊት በመድንና በመከላከያ ሜዳወች ጠንካራ ዝግጅት ማድረጉን ግን አልሸሸጉም። የሉሲወቹ ዋና አሰልጣኝ በሃይሏ ዘለቀ የተጋጣሚያቸውን ቡድን የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል መረዳት የሚያስችል የቪድዮ መረጃ ደርሷቸው ቡድናቸውን እንዳዘጋጁ ይናገራሉ። ሃያ ስድስት ተጨዋቾችን በኢትዮጵያ ሆቴል አሰባስበው ከሁለት ሳምንት በላይ ዝግጅት ማድረጋቸውን የሚናገሩት ዋና አሰልጣኙ፤ በአሁኑ ወቅት በብሄራዊ ቡድኑ የታቀፉት ሁሉም ተጨዋቾች እስከመልሱ ጨዋታ ድረስ እንደማይቀነሱ ሆኖም ወደ ካሜሮን የሚጓዙት ግን ሃያ ወይም ሃያ ሶስት ተጨዋቾች ብቻ ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው ያስረዱት። ጨዋታው በእድሳት ምክንያት ከሁለት ወር በላይ ከማንኛውም እግር ኳሳዊ እንቅስቃሴወች ዝግ ሆኖ በቆየው በአድስ አበባ ስታድየም ቅዳሜ መጋቢ ፣ ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት ይደረጋል። ምክንያቱ ደግሞ በዘጠነኛው የአፍሪካ ዋንጫ ወቅት ያስመዘገቡት ውጤትና አነሳሳቸው ላይ የነበረው ውጤታማነት ከመሻሻል ይልቅ እያሽቆለቆለ መምጣቱ ነው። የሉሲወቹ ተጋጣሚ የካሜሮን ቡድን በነገው እለት አድስ አበባ ይገባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፌደሬሽኑ ህዝብ ግንኙነት ቢሮ የላከው መግለጫ ያመለክታል። ይህም ሆኖ በኮንጎ ብራዛቪል አስተናጋጅነት በመጭው ጳጉሜን ይከናወናል ተብሎ በሚጠበቀው የመላው አፍሪካ ጨዋታወች ማጣሪያ ከአናብስቱ ካሜሮናውያን ጋር ተፋጠዋል። በብቃታቸው በአፍሪካ ዋንጫ በተከታታይ መሳተፍ የቻሉት ሉሲወቹ ዛሬ ላይ ግን የወትሮው አይነት ትኩረት ያገኙ አይመስልም። የሁለቱን ቡድኖች ጨዋታ የሚዳኙት ዳኞች አራቱም ከግብጽ ሲሆኑ፣ የጨዋታው ታዛቢ ዳኛ ደግሞ ከኬንያ መሆናቸውን ፌደሬሽኑ አስታውቋል።
ሉሲወቹ ለመላው አፍሪካ ጨዋታወች ማጣሪያ ከካሜሮን አቻቸው ጋር ይጫወታሉ
Generate a news headline for the following article.
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የአባሎቻቸውን ቁጥር በተጋነነ ወይም አጠራጣሪ በሆነ መንገድ ሪፖርት ላቀረቡ ሃያ አንድ የፖለቲካ ፓርቲወች፣ የተጣራ መረጃ ይዘው እንድቀርቡ የሚያዝ ደብዳቤ ፃፈ። በዚህ ለአገው ብሄራዊ ሸንጎ ላይ በተፃፈው ደብዳቤ ፓርቲው ባቀረባቸው መረጃወች በፓርቲወች ምዝገባና ስነ ምግባር አዋጅ አንቀጽ ሰባ ስምንት አንድሃ፣ እንድሁም ሰባ ዘጠኝ አንድ ላይ የተቀመጡ የተጣራ የአባላት ቁጥርና መረጃ የማቅረብ ግደታወችን ጥሶ ሊሆን እንደሚችል ቦርዱ ገልጿል። ቦርዱ መጋቢት ሃያ አምስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ለአገው ብሄራዊ ሸንጎ ፓርቲ በፃፈው ደብዳቤ፣ የሴቶችና የአካል ጉዳተኞች ቁጥርን በሚመለከት ምርጫ ቦርዱ ጥርጣሬ እንዳደረበት መግለጹን ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ይሁን እንጅ ቦርዱ የተጋነነ ሊሆን ይችላል ያለውን መረጃ እንድያውም ትንሽ ነው በማለት፣ ከዚያ በላይ አባላት ማፍራታቸውን በመጠቆም ከላይ ያነሱትን ሃሳብ አፍርሰውታል። ምርጫ ቦርድ ለፓርቲወች የበጀት ድልድል ከማድረጉ በፊት ብቻ ሳይሆን፣ ያከፋፈለው በጀት በትክክል በስራ ላይ መዋሉን የሚከታተልበት ጥብቅ አሰራር እንዳለው ይገልፃል። ሪፖርተር በዚህ ጉዳይ ላይ ያናገራቸው የአገው ብሄራዊ ሸንጎ ሊቀመንበር አቶ አላምረው ይርዳው ግን፣ ምርጫ ቦርድ አሟሉ ያላቸውን ጥያቄወች በተሰጠው ጊዜ አሟልቶ ለማቅረብ አስቸጋሪ ሁኔታወች አሉ ብለዋል። ቦርዱ በዚህ መሰል የተጋነነ ወይም የተሳሳተ መረጃ የበጀት ጭማሪ ለማግኘት የሚሞክሩ ፓርቲወችን በሚያደርገው ማጣራት፣ ጥፋተኛ ሆነው ካገኛቸው እስከ መሰረዝ ሊሄድ እንደሚችል ነው ያስታወቀው። ከምርጫ ቦርድ እንደተገኘው መረጃ ከሆነ በርካታ የፖለቲካ ድርጅቶች በተጋነነ አሃዝ አስደግፈው የአባሎቻቸውን፣ በተለይም የሴቶችና አካል ጉዳተኞች መረጃ የሚያቀርቡት ከቦርዱ ለሚያገኙት የበጀት ድጎማ መጨመር ሲሉ ነው። የአካል ጉዳተኞቹ አባላት ቁጥር በሁለት ሽህ አመተ ምህረት ሃያ ሰባት የነበረው በሁለት ሽህ አንድ መቶ ዘጠኝ መድረሱን፣ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት ደግሞ እጅግ በጣም ጨምሮ አምስት ሁለት መቶ ስላሳ አራት ደረሰ የሚለው ቦርዱ ይህም የተጋነነ ሊሆን እንደሚችል በመጠቆም የተጣራ መረጃ ፓርቲው እንድያቀርብ ትእዛዝ ሰጥቷል። ፓርቲው ለሁለት ሽህ በጀት አመት ሁለት ሰባት መቶ ሃምሳ ስምንት መቶ ሰባ ሶስት ብር በጀት እንደተፈቀደለት የገለጸው ቦርዱ፣ ይሁን እንጅ ባቀረበው የበጀት አጠቃቀም ኦድት ሪፖርት አሳማኝ ባለመሆኑና ጉድለት በመገኘቱ በፓርቲው አመራሮች የተፈጸመው ድርጊት ተጣርቶ እስከሚቀርብ ፓርቲውና አመራሮቹ መታገዳቸውን በዚሁ ደብዳቤ አሳውቋል።
ምርጫ ቦርድ አጠራጣሪ መረጃ ላቀረቡ ሃያ አንድ የፖለቲካ ፓርቲወች ትእዛዝ አስተላለፈ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጳጉሜን አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሃያ ሰባት ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪወች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ በአርታ ጅቡቲ እየተካሄደ ይገኛል። ወይዘሮ ፍሬአለም የሁለቱ ሃገራት መንግስታት መሪወችን አመስግነው ከንግድ ግንኙነቱ ባሻገር ያለውን ጥልቅ ስትራቴጅካዊ አጋርነት ያሳየ ዘርፈ ብዙ ትብብር በመመስረቱ የተገኘውን ስኬት ጠቁመዋል። በስብሰባው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ድኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው የሁለቱ ሃገራት ህዝቦች የጋራ እጣ ፈንታ እና የጋራ ራእይ እንዳላቸው ተናግረዋል። በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋየ ስብሰባውን በዚህ ወሳኝ ወቅት መከናወኑ በሁለቱ እህትማማች ሃገራት መካከል ያለውን ልዩ ግንኙነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል። የጅቡቲ የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሰአድ ኑህ ሃሰን ስብሰባው በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው በህገ ወጥ ሸቀጦች እና ህገ ወጥ የሰወች ዝውውርን ጨምሮ ህገ ወጥ እንቅስቃሴወችን ለመቆጣጠር በጋራ መስራቱ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል። በውይይቱ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በጋራ ድንበር ላይ የሚፈጸሙ ህገ ወጥ ድርጊቶችን ለመግታት እና በኢትዮ ጅቡቲ መተላለፊያ ላይ ሸቀጦችን እና የሰወችን ቀልጣፋ እና ውጤታማ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ ቁርጠኝነታቸውን እንደሚቀጥሉ ቃል ገብተዋል። ውይይቱ በሁሉም የፖለቲካ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተሳትፎወች የስትራቴጅክ አጋርነትን ለማጠናከር ከሚያግዙ መንገዶች አንደኛው መሆኑን አመላክተዋል። አያይዘውም በሃገራቱ መካከል ያለው ግንኙነት በኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን በማህበራዊና በባህል ትስስርም ይገለፃል ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ውይይቱ በዋናነት የድንበር ንግድ እና ደህንነት ፣ የኢሚግሬሽን እና የህዝብ ንቅናቄ ፣ ህገወጥ የሰወች ዝውውር እና ህገወጥ ፍልሰት ፣ ትራንስፖርት ፣ ጉምሩክ እና ህገወጥ ንግድ ፣ የሰው እና የእንስሳት ጤና እንድሁም የግብርና እና የቀጥታ አክሲዮኖችን ያካተተ ዋና ዋና ጉዳዮች ትኩረት አድርጓል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ሃያ ሰባትኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪወች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው
Generate a news headline for the following article.
ከሃምሳ አመታት በላይ ኢትዮጵያ የ ወራት ጸጋ የሚለው ልዩ የቱሪዝም መለያዋ ለአለም ጎብኝወች ሲያስተዋውቃት ኖሮ፣ ከሁለት አመት በፊት ምድረ ቀደምት በሚለው ተተክቶ ነባሩ በጡረታ ተሰናብቷል። ኢትዮጵያ ምድረ ቀደምት የሚለውን ስያሜ ለማግኘት በአለም አቀፍ ደረጃ ከተቀመጡት መገለጫወች ወይም መለኪያወች ቱ በኢትዮጵያ መኖራቸው በውይይት መድረኩ በቀረበ ጥናት ላይ ተጠቅሷል። ስያሜው ከተቀየረበት ጊዜ አንስቶ የማስተዋወቅ ስራው በሰፊው ያለመሰራቱን በተመለከተ የተለያዩ ችግሮች የተገለጹ ሲሆን፣ በአገሪቱ የነበረው አለመረጋጋት፣ ኢትዮጵያ ምድር ቀደምት የሚያደርጓትን መለያወች ያለማስተዋወቅና አለም አቀፍ መድረኮችን በአግባቡ ያለመጠቀም ብሎም ትኩረት የመንፈግ ችግሮች መለያውን ባለበት እንዳቆዩት ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ያስረዳሉ። በሎጎ ቅያሪው ላይ የተነሳውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ ምላሽ የሰጡት ዋና ስራ አስፈፃሚ ሌንሳ፣ ቅድሚያ የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቶ ይቀየር አይቀየር የሚለው ከውጤቱ በኋላ ምላሽ ቢሰጥበት እንደሚሻል በመግለጽ ተከራክረዋል። ቅዳሜ ግንቦት አስር ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በጉዳዩ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የመከረው የኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት፣ መለያው አለመተዋወቁን ገልጾ ክፍተቱም ቅሬታ አስነስቶበታል። እንደ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ማብራሪያ ከሆነ በአገሪቱ የሚገኘውን የቱሪስት መዳረሻ ለማሳደግ የውጭ ኢንቨስተሮችን መጋበዝና ሊለሙ የሚገባቸው የቱሪዝም መዳረሻወችን ማስፋፋት እንደሚገባ ገልጸዋል። በተለይ አለም አቀፍ ጎብኝወችን ለመሳብና የበለጠ እውቅና ለመፍጠር በተለያዩ አገሮች ውስጥ በሚሰናዱ የቢዝነስ፣ የንግድና የባህል መድረኮች ላይ መሳተፍና ማስተዋወቅ ዋነኛ ትኩረት የሚሻ ስራ ስለመሆኑም አስታውቀዋል። ዘርፉን የበለጠ ለማሳደግና ለማስተወዋቅ አድሱን መለያ ስም እንደ አድስ በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ለመፍጠር በማሃበራዊ ሚድያ፣ በሃትመትና የብሮድካስት ሚድያን በመጠቀም ለማስተዋወቅ ማቀዱን አስታውቋል። ዘርፉን የበለጠ ለማሳደግና የጎብኝወች ቁጥር ለመጨመር በአገሪቱ የሚገኙትን ተፈጥሯዊ መስህቦችና ሰው ሰራሽ ቅርሶች መንከባክብና መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል። ቴክኖሎጅ፣ ወንዞችና ሃይቆች፣ ሙዚቃ፣ ሩጫ፣ ጤፍና ቡናን የመሳሰሉ የምግብና የባህል ልዩ መገለጫወች፣ እንድሁም ኢትዮጵያ ሉላዊት አገር መሆንዋ፣ የራሷ የቀን መቁጠሪያ ቀመር ያላት መሆኗ ጭምር ለቱሪስት መስህብነት ብቁ የሚያደርጓት መገለጫወቿ በጥቂቱ ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያን በአድስ የቱሪዝም መለያዋ ሳያስተዋውቃት የሰነበተው ምድረ ቀደምት
Generate a news headline for the following article.
ከአትሌቲክስ ቀጥሎ ተስፋ የተጣለባቸው ቦክስና ወርልድ ቴኳንዶ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የሚያበቃቸውን መስፈርት ሚኒማ ለማሟላት የማጣሪያ ውድድራቸውን በሞሮኮና በሴኔጋል ያከናውናሉ። እንደ ቦክስ ሁሉ ለዚሁ ለቶኪዮ ሁለት ሽህ ሃያ ኦሊምፒክ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ወርልድ ቴኳንዶም የመጨረሻውን ማጣሪያ የካቲት እና ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ሞሮኮ ራባት ላይ ውድድሩን ያደርጋል። ውጤታቸውና በጀታቸው የሰማይና የምድር ያህል ለሚራራቁ ስፖርቶች ከሚመደበው ሁለት በመቶው ድጋፍ ቢደረግለት ስፖርቱ ውጤታማ የመሆን እድሉ ሰፊ እንደሆነ የሚናገሩት ሙያተኞቹ፣ በአሁኑ ወቅት ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የሚገኝበትን ደረጃ መመልከቱ በቂ መሆኑን ያስረዳሉ። ስፖርቱ እንዷለመታደል ሆኖ አሁን ላይ ነበር በሚል ካልሆነ በአሃጉራዊም ይሁን በአለም አቀፍ መድረኮች ያን ያህል ሊጠቀስ የሚችል ውጤት ከሌላቸው ስፖርቶች ተርታ ለመቀመጥ ግድ ብሎት ይገኛል። ከፍተኛ ተከታታይ ከነበራቸው ስፖርቶች አንዱ የነበረው ቦክስ ከተወሰኑ አመታት ወድህ ውጤት ብቻ ሳይሆን ለህልውናው ማረጋገጫ ተብለው የሚጠቀሱ ክለቦች ቁጥርም ሳይቀር በከፍተኛ ፍጥነት እየቀነሰ ስለመሆኑ ጭምር የሚናገሩ የዘርፉ ሙያተኞች አልታጡም። በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ድጋፍና ትብብር በአድስ አበባና በአርባ ምንጭ ዝግጅቱን ሲያከናውን የቆየው ይህ ስፖርት፣ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የሚያበቃውን መስፈርት ለማግኘት ይችል ዘንድ ከየካቲት ሃያ እስከ ሃያ ዘጠኝ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ድረስ በሴኔጋል ዳካር በሚደረገው ማጣሪያ በስድስት ወንዶችና በአንድት እንስት ይፎካከራል። በሆቴል ተሰባስቦ ዝግጅቱን ለሶስት ወራት ሲያደርግ የቆየው ቡድኑ በሁለት ወንድና በሁለት ሴቶች የማጣሪያውን ተሳትፎ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። ሁለቱም ብሄራዊ ቡድኖች ባለፈው ሰኞ የካቲት ዘጠኝ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ወደየአገሮቹ ተጉዘዋል። ቦክስ ኢትዮጵያ በኦሊምፒክ መሳተፍ በጀመረችባቸው አመታት ከአትሌቲክስና ብስክሌት ቀጥሎ አገሪቱን በመወከል ቀዳሚው እንደነበር ይነገራል። ኢትዮጵያ ከአትሌቲክስ በተጨማሪ በቶኪዮ በሴቶች ብስክሌት በአንድ ተወዳዳሪ እንደምትወከል ታውቋል።
ለኦሊምፒክ ተስፋ የሰነቁት የቦክስና የቴኳንዶ ስፖርቶች
Create a short title for the given news content.
በዘጠኝ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲን የገጠመው ሃዋሳ ከተማ አራት ሁለት በማሸነፍ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መከተሉን ቀጥሏል። ከጎሉ መቆጠር በኋላም ጫና ፈጥረው መጫወት የቻሉት ሃዋሳ ከተማወች በአይናለም አሳምነው ግሩም ጎል መሪነታቸውን ወደ ሁለት ማስፋት ችለዋል። መድና አወል የግብን ልዩነቱን የሚያጠብ ግብ ብታስቆጥርም ምርቃት ፈለቀ ለሃዋሳ አስቆጥራ በሃዋሳ የሶስት አንድ መሪነት መጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል። ከእረፍት መልስ ቅድስት ማርያም የተሻለ መንቀሳቀስ ሲችሉ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት አምበሏ ማህሌት ታደሰ አስቆጥራ ቅድስት ማርያምን ወደ ጨዋታው መመለስ ብትችልም አይናለም አሳምነው በሰማኒያ ሰባትኛው ደቂቃ የውድድር ዘመኑ ሃያኛ የሊግ ግቧን አስቆጥራ ጨዋታው በሃዋሳ ከተማ አራት ሁለት በሆነ ውጤት አሸንፏል። ሃዋሳ በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ የተሻለ እንቅስቃሴን ማድርግ የቻለ ሲሆን ሮማን ጌታቸው አክርርራ የመታችው ኳስ በቅድስት ማርያሟ ተከላካይ ወለላ ባልቻ ተጨርፎ ቀዳሚ መሆን ችሏል። በምድብ ሃ ረቡእ ሊካሄድ ፕሮግራም ወጥቶለት በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ወደ ትላንት ጠዋት የተሸጋገረው የድሬዳዋ ከተማ እና ጥረት ኮርፖሬት ጨዋታ በድሬዳዋ አንድ አሸናፊነት ተደምድሟል። ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ትደግ ፍስሃ በ ኛው ደቂቃ ያስቆጠረችው ግብ ድሬዳዋን ለድል አብቅቷል።
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ አሸንፈዋል
Generate a news headline for the following article.
የሚድሮክ ቴክኖሎጅ ግሩፕ አባል የሆነው የደይላይት አፕላይድ ቴክኖሎድስ በማስፋፊያ ፕሮግራሙ የቆርኪና የምግብ ማሸጊያ ጣሳ ፋብሪካወች ግንባታ ጨርሶ ከትናንት በስቲያ አስመረቀ። የቆርኪ ማምረቻ ፋብሪካው ሰባ ሁለት ብር ሚሊዮን ፈጅቷል ያሉት ዶክተር አረጋ ለስላሳ አምስት ሰራተኞች የስራ እድል መፍጠሩን፣ የደንበኞችን ፍላጐት የበለጠ ለማርካት ሌላ የቆርኪ ማምረቻ በመትከል የምርት አቅሙን በእጥፍ በማሳደግ አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ቆርኪ በአንድ ፈረቃ ማምረት መቻሉን ጠቅሰዋል። የጠርሙስ ማምረቻ ፋብሪካው በአመት ሚሊዮን ጠርሙስ የማምረት አቅም ሲኖረው የቆርኪ ማምረቻ መሳሪያው በሁሉም የምርት ሂደቱ ማለትም የህትመት የላከር ቅብና ቆርኪውን ቆርጦ በውስጡ ፕላስቲክ የመለጠፍ ስራ እጅግ ዘመናዊ በሆነ መንገድ በአንድ ፈረቃ ስምንት ሰአት ሰባት መቶሽህ ቆርኪወች ማምረት አቅም እንዳለው ተናግረዋል። በሃገራችን ለምግብ ማሸጊያነት የሚውሉ የቆርቆሮ ጣሳወች በሙሉ ከውጭ አገር በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስመጣት ለመከላከያ፣ ለፌደራል ፖሊስ፣ ለክልል ፖሊሶችና ለሌሎችም ምግብ ለማሸግ ይውል ነበር ያወሱት ዶክተር አረጋ፣ ሶስት መጠን ያላቸው ጣሳወች የማምረት አቅም ያለው መሳሪያ ሃምሳ ሰባት ሚሊዮን ብር ወጭ በማድረግ ስራ ማስጀመራቸውን ተናግረዋል። ፋብሪካው ቀድሞ ለአምፑል የተዋቀረበትን የምርት አይነት በመቀየር፣ የመጠጥ ጠርሙሶች፣ የጠርሙስ መክደኛወችና ኮርኪወች የምግብ ማሸጊያ ጣሳወች ማምረት መጀመሩን ዶክተር አረጋ ገልጸዋል። ፋብሪካውን በክብር እንግድነት ተገኝተው የመረቁት የንግድ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ደኤታ ክቡር አቶ ተካ ገብረየሱስና የሚድሮክ ችፍ ኤግዚኪዩቲቭ ኦፊሰርና የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው ናቸው። የደይላይት የምግብ ነክ የኢንዱስትሪ ውጤቶች የማምረቻ ግቢ ከምግብና መጠጥ ጋር የተያያዙ ሌሎች የምርት ግብአቶች እንድያቀርብ አስፈላጊውን ማስፋፋት በማድረግ የተለያዩ የምግብ አይነቶችን ስራወችን ለመፈጸም የሚያስችል ቀጣይ ጥናት በማካሄድ ላይ ነው ብለዋል ዶክተር አረጋ ይርዳው።
ደይላይት አፕላይድ ቴክኖሎጅስ የቆርኪና የምግብ ማሸጊያ ጣሳ ፋብሪካ አስመረቀ
Provide a news headline based on the following text.
ነብዩ ሲራክ ትናንትም ሆነ ዛሬ በሊባኖስ የኢትዮጰውያን የኮንትራት ሰራተኞች ጉዳይ የታዋቂ መገናኛ ብዙሃንና የነዋሪው መነጋገሪያ ከሆነ ቆይቷል። ብዙም ሳይቆይ ግን ቀረበው መረጃ ላይ ኢትዮጵያዊቷ በታማኝነት ማገልገሏን ከመሳየት ባለፈ ከሳሽ የሟች አባት ታልታወቀ የክትባት አይነት ከወሰደች በሁለተኛው ቀን የሞተች ልጁን ሬሳ ሳያስመረምር መቅበሩ ክትባት የሰጠው ጓኛየ ነው ያለውን ዶር ስምና ማንነት ይፋ አላደርግም ማለቱ ጉዳይን የተገለባበጠ እንድሆን ማድረጉን ሊባኖሳውያን ሳይቀር ምስክርነት መስጠታቸው አይዘነጋም። በአደጋው ዙሪያ ያነጋገርኳቸው ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ በሊባኖስ የኢትዮጵያ ቆንስል ባልደረባ በበኩላቸው አደጋ መድረሱ የሰሙት በቴሌቪዥን የሰሙ ሰወች ወደ ቆንስሉ ለግልጋሎት በመጡ ሰአት በመሆኑን የገለጹልኝ ሲሆን ስለአደጋው ከሊባኖስ መንግስትም ሆነ ከሆስፒታል የደረሳቸው ምነም አይነት መረጃ እንደሌለ ጠቁመውኛል። ይህ በእንድህ እንዳለ ከአንድ ወር በፊት ኢትዮጵያውያቷ የቤት ሰራተኛ የአሰሪወቿን ልጅ አፍና ገደለች ብለው በፍርድ ቤት የተያዘውን ጉዳይ ህግን ጥሰው ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። ይህም ጉዳይ ለኢትዮጵያዊቷ መብት የሚቆም ቢገኝ ከሳሽን ወደ ተከሳሽነት የሚቀይር ሁኔታ ሊፈጠር እንደሚችል ሲነገር በነዋሪው ዘንዳም ሰፊ የመነጋገሪያ ርእስ ሆኖ ተስተውሎ አደንደነበር ይታወሳል። ትናንት በዋና ከተማዋ በቤሩት በአንድ መኖሪያ መንደር አንድት ኢትዮጵያዊት ከፎቅ ላይ ተንደርድራ ስትወድቅ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል ይዞ የቀረበው ዜና እጅግ አሳዛኝ ነበር። ነዋሪወች በማከልም ጠንካራ ባለመሆናቸው በሊባኖስ መንግስት በኩል ብዙም ክብር የማይሰጣቸው በሊባኖስ ኢትዮጵያ ቆንስል ሃላፊወች የወደቀችውን ኢትዮጵያዊት ማንነትና የድርጊቱን መንስኤ ጉዳዩን በቅርብ መከታተል ቢችሉ መልካም ነበር ብለዋል። ይህችው እህት መካስድ በተባለ ሆስፒታል ላይ ሆና ህክምና አየተሰጣት መሆኑን መረጃወች ከነምስሉ ደርሶኛል። መረጃው በአየር ከተለቀቀ በኋላ ጉዳዩን ለማጣራት ባደረግኩት ብርቱካን በሚል ስም የታወቀችው እህት ከሶስተኛ ፎቅ ላይ ስትዘል የወደቀችው ከፎቁ ስር ከነበረ መኪና ላይ በመሆኑ ለመትረፍ መቻሏን ለመረዳት ችያለሁ። እስኪ ቸር ያሰማን ነቢዩ ሲራክ።
ከወደ ሊባኖስ ዛሬም የእኛ አሰቃቂ መከራ ይሰማል
Summarize the following news article into a concise headline.
ላለፉት ዘጠኝ አመታት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን በማቋቋም ሲሰሩ የቆዩ ጋዜጠኞችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ትናንት ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ጋዜጠኞቹ ትናንት ማለዳ አንድ ሰአት ላይ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በመቶወች የሚቆጠሩ የሙያ አጋሮቻቸው፣ አክቲቪስቶች፣ የሃገር ሽማግሌወችና ፖለቲከኞች አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን አንጋፋው ጋዜጤኛና የጋዜጠኝነት መምህር ዶክተር ማእረጉ በዛብህ የእንኳን ደህና መጣችሁ ጉንጉን አበባ አበርክተውላቸዋል። ኢሳት በሃገር ውስጥ መሰረቱን ለማስፋትና ራሱን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማቆም የተለያዩ እንቅስቃሴወች እያደረገ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የዚህ ንቅናቄ አካል የሆነው የኢሳት ቀን በዛሬው እለት ከቀኑ ስምንት ሰአት ጀምሮ በአድስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል። ኢሳት ለሃገሬ በሚል መሪ ቃል በሚከበረው የኢሳት ቀን ላይ አንጋፋና ወጣት ሙዚቀኞች ስራወቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል። ወደ ሃገራቸው ከተመለሱት የኢሳት ጋዜጠኖችና ባልደረቦች መካከል በስብሰባ መሃል የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትር መለስ ዜናዊ ላይ ተቃውሞ ያቀረበው አበበ ገላው፣ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና፣ ገሊላ መኮንን፣ መሳይ መኮንን፣ መታሰቢያ ቀጸላ፣ ወንድማገኝ ጋሹ፣ እንግዱ ወልደ፣ ደረጀ ሃ ወልድ፣ አፈወርቅ አግደውና ሰርክ አድስ ተጠቃሽ ናቸው። በዚህ ዝግጅት ላይ ሃያሽህ ያህል ታዳሚያን ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ መድረክ ላይ ዛሬ ማለዳ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የአውሮፓ ፓርላማ አቧላና በምርጫ ዘጠና ሰባት የአውሮፓ ታዛቢ ቡደን መሪ አና ጎሜዝ ተገኝተው ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኢሳት ጋዜጠኞች አገር ቤት ገብተዋል
Create a short title for the given news content.
መንግስት ብዛታቸው የ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ለተመዝጋቢወች በቅርቡ እንደሚያስተላለፍ ማስታወቁ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል። ቤቱን እስኪረከብ ድረስ ጥቂት ብቻ የቆጠበና ሙሉውን የቤት ዋጋ ግምት ወይም አብዛኛውን ቀድሞ ለከፈለ አሁንም የዋጋ ጭማሪው ስሌት ሲሰራ እንደ መመዘኛ ሊታይ ይገባል። የቤት ባለቤትነት እድል ሊሰጥ የሚገባው ተመዝጋቢው የቆጠበበትን ጊዜና የተቆጠበውን መጠን መሰረት አድርጎ መሆን ይገባዋል። ይህ ስሌት በገንዘቡ የሚነግድን ግለሰብ በማሰብ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ገንዘብ ከጊዜ ጋር ያለውን ዋጋ ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊታይ የሚገባው መሆኑን ለማመላከት የቀረበ ነው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ ቤቶች ምዝገባ ከማካሄዱ በፊት ይፋ ባደረገው ፕሮግራሙ አጠቃላይ ይዘት ውስጥ የቤቱ ድልድል ቅድም ተከተል በደንበኞች የቁጠባ መጠን ልክ በምዝገባ ጊዜና በእጣ እንደሚሆን በግልጽ አስቀምጦ ነበር። አለበለዚያ በእኩል መጠን የቆጠበውን ሁሉ በአንድ አይን በማየት በእጣ ባለእድሎችን ለመለየት የሚደረግ አካሄድ የሚተገበር ከሆነ ቁጠባን አያበረታታም። በዚህም መሰረት እኩል መቶ ከመቶ የከፈሉ ተመዝጋቢወች ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባው የተመዘገቡበትን ጊዜ መሰረት አድርጎ መሆን አለበት ማለት ነው። ጭማሪው ይኖራል ከተባለ ግን ቀድሞ የቤቶቹ ዋጋ በተተመነበት ወቅት ሙሉ በሙሉ የቤቱ ዋጋ የተከፈለ ከሆነ ወይም ቆጣቢው ቤቱን ከመረከቡ በፊት የቆጠበው የገንዘብ መጠንና ጊዜ ታይቶ የዋጋ ጭማሪው ይህንን ከግምት ውስጥ ያስገባ መሆን ይኖርበታል። ሌላው በመገናኛብዙሃን ከሰሞኑ ከሚሰሙ ወሬወች መካከል በቅርብ ጊዜ ውስጥ በሚደለደሉት የ ቤቶች ላይ ቀድሞ ከተገመተው የቤቶቹ ዋጋ ላይ ጭማሪ እንደሚደረግ የሚያመለክተው ነው። የኔነው አለምነህ ከአድስ አበባ።
የ ቤቶች እጣ ድልድል ትኩረት ይሰጠው
Create a short title for the given news content.
ከምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ሃገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ቀዳሚውን ደረጃ የያዙ ሲሆን ዋነኛ የስደት መዳረሻቸውም ሳውድ አረቢያ መሆኗ ተገለጸ። ከእነዚህ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን በመቶ የሚሆኑት በእግራቸው ለበርካታ ቀናት ተጉዘው ጅቡቲ እንደሚደርሱ በመኪና የሚጓዙት በመቶ ያህል ብቻ እንደሆኑም ተመልክተናል ብሏል ተቋሙ በሪፖርቱ። ጅቡቲን መሸጋገሪያ አድርገው ከሚጠቀሙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መካከል በመቶወቹ ወንዶች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በመቶወቹ ለወጣትነት እድሜ ያልደረሱ ታዳጊወች መሆናቸውን ሪፖርቱ ጠቁሟል። ኢትዮጵያውያን ስደተኞቹ የተለያዩ የስደት መስመሮችን የሚጠቀሙ ሲሆን አንዱና ዋነኛው በሆነው የጅቡቲ መስመር ከሚጓዙ ስደተኞች መካከል በመቶ ያህሉ መዳረሻቸውን ሳውድ አረቢያ ያደረጉ ናቸው ተብሏል። በመቶ የሚሆኑት ስደተኞች የስደታቸው ምክንያት የኢኮኖሚ ችግር መሆኑን በጥናት ማረጋገጡን የጠቆመው አይ ኦ ኤም በመቶወቹ በግጭት ምክንያት ነው የምንሰደደው የሚል ምላሽ ሰጥተውኛል ብሏል። የአለማቀፉ የስደተኞች ተቋም ከትናንት በስቲያ ባወጣው ሪፖርቱ በሚያዚያ ወር ብቻ ወደተለያዩ ሃገራት በህገወጥ መንገድ ከተሰደዱ የምስራቅ አፍሪካ ዜጐች መካከል ኢትዮጵያውያን በመቶ ድርሻ እንዳላቸውም ተጠቁሟል። ጅቡቲም ከምታስተናግዳቸው ስደተኞች ውስጥ በመቶ ኢትዮጵያውያን ናቸው ብሏል ሪፖርቱ። በስደት በሁለተኛነት የተቀመጡት ሶማሊያውያን ሲሆኑ በመቶ ድርሻ አላቸው ብሏል ሪፖርቱ። ኢትዮጵያውያን የሚጠቀሙት ሌላኛው የስደት መስመር በኤልዳሃር አድርጐ ሱዳን የሚደርሰው ሲሆን በዚህ መስመር ከሚጓጓዙ የምስራቅ አፍሪካ ዜጐች በመቶ ድርሻ ኢትዮጵያውያን ሲወስዱ በመቶ ሶማሊያውያን በመቶ ደግሞ ኤርትራውያን ቀሪወቹ የተለያዩ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ዜጐች እንደሆኑ ሪፖርቱ አመላክቷል።
ከምስራቅ አፍሪካ አገራት አገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ያመራሉ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ ፣ ታህሳስ አራት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ስድስት መቶ ሃያ አራት አይነት የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪወች ከቀረጥ ነፃ ሆነው የሚገቡ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪም ከመሳሪያወቹ የግዥ ስርአት ባሻገር ከእርሻ ዝግጅት ጀምሮ ማጨድ፣ ማጓጓዝ፣ መውቃት እና ሌሎች አገልግሎቶች አሰጣጥም ከታክስ ነፃ እንደሚሆኑ የግብርና ሚኒስቴር የግብርና ሜካናይዜሽን ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ሃብቴ ገልጸዋል። ከታክስ ነፃ የተደረጉት የሜካናይዜሽን መሳሪያወች አርሶ አደሩ የሚፈልጋቸውን ግብአቶች በአይነት፣ በመጠንና በጥራት በማቅረብ ከእርሻ ዝግጅት እስከ ሰብል አሰባሰብ ጥቅም ላይ በማዋል የአርሶ አደሩንና የባለሃብቱን ህይወት ለመቀየር የሚያስችሉ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በዚህ ወቅትም በአይነት ስድስት መቶ ሃያ አራት ያህል የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪወች ከቀረጽ ነፃ ተደርገው የሚገቡ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን ይፋ አድርገዋል። በሜካናይዜሽን መሳሪያወች ላይ በመንግስት የተደረገው የታክስ እፎይታ አሁን ያለውን ከአስር በመቶ ያልበለጠ የግብርና ሜካናይዜሽን ተደራሽነት ከፍ የሚያደርግ መሆኑ ተመላክቷል። የግብርና የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳይሬክተሮች፣ የግል ባለሃብቶች እንድሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ ተወያይተዋል። ከታክስ ነፃ ተደርገው የሚገቡት እነዚህ ዘመናዊ መሳሪያወች የተማረው ወጣት በግብርናው ዘርፍ እንድሰማራ በማድረግ በእውቀት ላይ የተመሰረተ የስራ እድል እንድፈጠርለት የሚያስችሉ መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪወች ከቀረጥ ነፃ ሆነው እንደሚገቡ ይፋ ተደረገ
Summarize the following news article into a concise headline.
ሁለት መቶ ዘጠና አምስት የጣና ሃይቅና አካባቢው ደህንነት ፈንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ባህር ዳር፡ ጥቅምት ሃያ አንድ ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት አብመድ አንድ ሚሊዮን ሃያ ሁለት ቢሊዮን አርባ ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ ሽህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሶስት ከሰሞኑ የክልሉ ካቢኔ የጣና ደህንነት ፈንድ አቋቁሟል። በዚህ መሰረትም አንድ ሚሊዮን ሃያ ሁለት ቢሊዮን አርባ ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ ሽህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሶስት በሚለው የባንክ ሂሳብ ቁጥር ሁሉም ሰው የድርሻውን መወጣት እንደሚችል ተነግሯል። ዶክተር ሰለሞን ክብረት በዋሽንግተን ድሲ የጣና ደህንነትን ለመጠበቅ የሚያስችል ግብረ ሰናይ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሲሆኑ ከሰሞኑ በአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ከተቋቋመው የጣና ሃይቅ እና አካባቢው ደህንነት ፈንድ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል። የአማራ ክልል አካባቢ ፣ደን እና ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በላይነህ አየለም ጣና በስነህይወታዊ እና በማሽን ለመጠበቅ በተያዘው ወር ወደ ስራ ይገባል ብለዋል። በአሜሪካ የስነ ህይወት ተመራማሪው ዶክተር ሰለሞን ክብረት የእንቦጭ አረም ነቀላ ወጀብ በሌለበት በጠዋት መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል። የአማራ ክልል አካባቢ ደን እና ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን በጸሃፊነት ይሰራል ተብሎ መነገሩ ይታወቃል። የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተሻሻለው የክልሉ ህገ መንግስት አንቀጽ ሃምሳ ስምንት ንኡስ አንቀጽ ሰባት እና የክልሉን አስፈፃሚ አካላት እንደገና ለማቋቋም፣ ለማደራጀት ብሎም ስል ጣንና ተግባራቸውን ለመወሰን ተሻሽሎ በወጣው አዋጅ ቁጥር ሁለት መቶ ስላሳ ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት በአንቀጽ ስላሳ ሰባት በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህንን ደንብ አውጥቷል። እስካሁን አንድ ሽህ አራት መቶ ሄክታር ከእንቦጭ ነፃ ማድረግ እንደተቻለም ገልጸዋል። ሁለት መቶ ዘጠና አምስት።
በጣር ላይ ያለው ጣና የይድረሱልኝ ጥሪ
Create a short title for the given news content.
ከኢየሩሳሌም አርአያ በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የህወሃት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ለምንትእምት ኤፈርት ማነው ባለቤቱበማን ነው የሚመራውማነው የሚቆጣጠረውለመሆኑ ኦድት ተደርጎ ያውቃል ወይእነማናቸው እየተጠቀሙበት ያለው የሚሉት ዋና ዋናወቹ ጥያቄወች እንደነበሩ ምንጮቹ የጠቆሙ ሲሆን አባይ ወልዱ እኔ አልመልስም ተወይኒ መልስ ይስጥበት ቢሉም ነገር ግን ግልጽና አግባብ ያለው ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ወደ ማመናጨቅና ቁጣ ያመሩት ተወይኒ በዚህ ድርጊታቸው በርካታ ተሰብሳቢወችን እንዳሳዘኑ አስረድተዋል። በተለይ ደግሞ በትግራይ ተወላጁ ዘንድ ህወሃት የለም ተከፋፍሏል ተዳክሟል ፓርቲው ሰው የለውም የሚለውን እራሱ ቡድኑ በማንሳት ለገዛ ጥያቄው መልስ ሲሰጥ ህወሃት አሁንም ሃይል አለው አልተዳከመም በማለት አድራጊ ፈጣሪ በመሆን ስልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሮ እንደያዘና ቡድኑ የመጣውም አይዟችሁ ለማለት እንደሆነ መገለጹን በቅርብ የተከታተሉት ምንጮች አስታውቀዋል። እነአባይ ከአዳራሹ ሲወጡ ቀድሞ ውጭ ሆኖ ይጠብቃቸው በነበረው ተሰብሳቢ ውግዘትና ስድብ እንደደረሰባቸው ያስታወቁት ምንጮች ሌባሌባሙሰኞች የሚሉ ተቃውሞወች ጎላ ብለው እንደተሰሙ አመልክተዋል። ቡድኑ በዋሽንግተን ኢትዮጲያ ኤምባሲ በጀመረውና በመቀጠል በላስቬጋስ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ አላማ አድርጎ የያዛቸው ጉዳዮች እንደነበሩ የጠቆሙት ምንጮች እነሱም የመለስ ፋውንደሽን የአባይ ግድብና የ የቤቶች ግንባታ ሲሆኑ ለነዚህ ማስፈጸሚያ ገንዘብ አዋጡ የሚለው ዋናው ግብ እንደነበር አስረድተዋል። ሲሉ ትዝብታቸውን የጀመሩት እነዚህ ወገኖች በማያያዝም እነዚህ ሰባት ባለስልጣናት ወደ አሜሪካ የመጡት ከነዘመዶቻቸው ጋሻ ጃግሬወቻቸው ሲሆን ባለስልጣናቱ የመንግስት ወኪሎች እንደመሆናቸው በማን ገንዝብ ነው የሚንቀሳቀሱትየሚለው መጠየቅ አለበት። አላማቸውና ትኩረት የሰጡት የትግራይ ተወላጁን እየተንከባከቡት እንደሆነና ተጠቃሚ መሆኑን ለማሳየት በመፈለግ እግረመንገዳቸውን ከቀሪው ኢትዮጲያዊ ወገኑ ጋር በመነጠልድጋፍ ለማግኘትና በውስጣቸው የተፈጠረውን ቀውስ በዚህ በኩል ቀዳዳውን ለመድፈን የሚደረግ የስልጣን እድሜ ማራዘሚያ ስልት ነው። በዚህ የተበሳጨው ተሰብሳቢ ጥያቄያችን አልተመለሰም በማለቱና ሁከትና ያለመደማመጥ በማየሉ ስብሰባው እንድቋረጥ መደረጉን የጠቆሙት ምንጮች የጥያቄና ተቃውሞው መብዛት ያስደነገጣቸው ባለስልጣናቱ የመረጡት ማምለጫ በላስቬጋስ ተወካያቸው በሆነውና መድረክ ሲመራ በነበረው አቶ ተወልደ በኩል አዳራሹን የተከራየንበት ሰአት አብቅቷል ስለዚህም ስብሰባው አብቅቷል በማለት በአስቂኝ ሰበብ መቋረጡን አያይዘው ገልጸዋል። ደግሞስ ህወሃት አጋር ከሚላቸው ብአደን ኦህደድ ደቡብ ህዝቦች ተለይቶ በህዝብ ገንዘብ ስብሰባ የሚጠራበትና ያሻውን የሚያደርግበት አግባብ ምንድነውየሚለው ከዚህ ጋር መታየት ያለብት ነው። ቤተሰቦቻቸውን ይዘው ልጆቻቸውን ጭምር በመምጣት አሜሪካ ጥገኝነት ጠይቀው መቅረትን የመረጡት ባለስልጣናት ውስጥ የህወሃት ማኮሚቴ አባላት እንዳሉ ያረጋገጡት ምንጮች በቅርቡ ዝርዝሩን ይፋ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል።
የህወሃት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ የከዱ አሉ ከኢየሩሳሌም አርአያ
Generate a news headline for the following article.
የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከምንግዜም በላይ በቀንና በሌሊት ያለምንም እረፍት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ይልቁንም የግድቡን ግንባታ ማስቆም እንደማትችል የተረዳችው ግብጽ አሁን ላይ አካሄዷን በመቀየር ግድቡ በረጅም ጊዜ እንድሞላና ግንባታው ተጠናቅቆ ወደ ስራ ሲገባ ኦፕሬሽኑ እንደት ይካሄድ የሚሉ፤ ፍላጎቶቿን ያሳኩልኛል ያለቻቸው ጉዳዮች ላይ ማተኮሯን ዶክተር አብርሃም ጠቁመዋል። ከሰሞኑ በተደረገው የሶስትዮሽ ውይይት ላይም የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና ፍሰት፤ የአስዋን ግድብ በሚኖረው የውሃ መጠን ላይ እንድመሰረት ግብጽ ያቀረበችው ምክረ ሃሳብ የኢትዮጵያን የመልማት ጥያቄና ሏላዊ መብት የሚጋፋ በመሆኑ ተቀባይነት እንደሌለው ገልጸዋል። በየጊዜው ግድቡ ቆሟል በሚል በግብጽና በተለያዩ አፍራሽ ሃይሎች የሚሰራጨውን የሃሰት ፕሮፓጋንዳ በመያዝ አሉታዊ መልእክት የሚያስተላልፉ አካላትን ውሸትና ሴራ የምናጋልጠው ግንባታውን በተግባር በማፋጠን ብቻ መሆኑን በመግለጽ፤ አሁን ላይ የግድቡ ግንባታ ከምንግዜም በላይ በቀንና ሌሊት ያለምንም እረፍት እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል። ከሃይል ማመንጨት አቅም ጋር ተያይዞም ከግብጽ ጋር በመደራደር የግድቡ የማመንጨት አቅም እንድቀንስ ተደርጓል በሚል የተናፈሰው ዘገባም ከእውነት የራቀ እና አሉባልታ መሆኑን ዋና ስራ አስፈፃሚው የተናገሩት ዋና ስራ አስፈፃሚው፤ አሁን ባለው ሁኔታ ግድቡ መያዝ የሚችለው ውሃንም ሆነ የማመንጨት አቅም መቀየር የሚቻልበት እድል እንደሌለ ገልጸዋል። የአንድ ግድብ የማመንጨት አቅም በመሰረቱ የሚወሰነው ግድቡ በሚይዘው የውሃ መጠን እና ውሃው ከተርባይን ማእከል በሚኖረው ከፍታ ልዩነት እንጅ በሚተከሉት ተርባይኖች ብዛትና መጠን ብቻ አለመሆኑንም ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል። ከግብጽ በመደራደር የጀነሬተር ወይም ተርባይን ቁጥሩ ተቀንሷል የሚባል አሉባልታ የሚያናፍሱ አካላት የውሃ ሃይል ማመንጫ እንደት እንደሚሰራ ግንዛቤ የሌላቸው አልያም ሆን ብለው ሰወችን ለማደናገር የሚሞክሩ ናቸው ብለዋል። ግድቡ የምንገነባው ተገንብቷል ለማለት ሳይሆን ሃገሪቱ የምትፈልገውን ሃይል ለማሟላት በአመት በአማካይ ሽህ ስድስት መቶ ሰባ ጊጋ ዋት ሰአት ሃይል በማመንጨት ለሃገራችን ኢኮኖሚያዊ ሽግግር ጉልህ ሚና እንድኖረው ለማድረግ በመሆኑ ይህን መብታችንን ለድርደር አይቀርብም ብለዋል። ከግንባታው ጋር ተያይዞ የሚናፈሰው ወሬም ምንም እውነት የሌለውና ግብጽ መቸውንም ቢሆን ለኢትዮጵያ አስባ የምታቀርበው ሃሳብ እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል በማለት ተናግረዋል። ምንጭ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል።
የህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለእረፍት በቀንና በሌሊት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ
Create a short title for the given news content.
ኢትዮጵያና ኬንያ የአለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባኤ ለማሰናዳት ለገቡት ፉክክር ውሳኔ የሚሰጠው አንድ ቡድን አገሪቱ ያላትን አቅም ለመገምገም ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ነው። ኢትዮጵያ ይህንን ጉባኤ ለማስተናገድ እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ በተመለከተ እንድሁም ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣው የልኡካን ቡድን ስለሚያካሂደው ግምገማ ይዘት በመጭው ሳምንት መግለጫ እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ መላኩ እዘዘው ኢንጅነር ገልጸዋል። በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተሳታፊወች በመያዝ ከሚታወቁ ጉባኤወች አንዱ የሆነው የአለም የንግድ ምክር ቤቶች ጉባኤ በየሁለት አመቱ የሚካሄድ ሲሆን እኤአ በ የሚደረገውን ጉባኤ ለማዘጋጀት ኢትዮጵያ እጩ የሚያደርጋትን ጥያቄ ያቀረበችው ባለፈው መስከረም የአለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባኤ በሲድኒ በተደረገበት ወቅት ነው። ጉባኤው ከሚያስገኘው ጥቅም አንፃር ሁለቱም አገሮች በየፊናቸው ጉባኤው በአገራቸው እንድስተናገድ የሚያስችል የተለያዩ ጥረቶችን እያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያም እድሉን ለማግኘት ጥያቄውን ካቀረበችበት ጊዜ ጀምሮ የተለያዩ እንቅስቃሴወችን እያደረገች መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ጠቅሷል። በአለም ንግድ ምክር ቤቶች ፌደሬሽን ፕሬዚዳንት ፒተር ሚሆክ የሚመራው ይህ ቡድን በመጭው ሳምንት አድስ አበባ የሚገባ ሲሆን ይህንን አለም አቀፍ ጉባኤ ለማስተናገድ የሚያስችሉ የስብሰባ አዳራሾች ሆቴሎችና ተያያዥ መሰረተ ልማቶች በመጎብኘት ለውሳኔ የሚረዳውን መረጃ እንደሚያሰባስብ ከኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያስረዳል። የአለም ንግድ ምክር ቤቶች ፌደሬሽኑን ከ በላይ አባላት አገሮች ውስጥ ያሉ ንግድ ምክር ቤቶችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን ከኢትዮጵያም የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤትና የአድስ አበባ ንግድ ምክር ቤት የዚህ ፌደሬሽን አባላት ናቸው። ከሁሉም አገሮች የሚወከሉ የንግድ ምክር ቤቶች ከፍተኛ የስራ ሃላፊወች በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆኑ ኩባንያ መሪወችን ጨምሮ ከ በላይ ተሳታፊወችን የሚይዘው ይህ ጉባኤ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ነው። እኤአ በ የሚካሄደውን ጉባኤ ለማስተናገድ ከኬንያና ከኢትዮጵያ ሌላ ወደ አራት አገሮች ራሳቸውን እጩ ያደረጉ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ እንደ ዱባይ ያሉ አገሮች ይገኙበታል። አሁን ባለው አመለካከት ጉባኤው አፍሪካ ውስጥ ይደረግ የሚለው ሃሳብ እያመዘነ በመሆኑ ዋነኛ ተፎካካሪ የሚሆኑት ኢትዮጵያና ኬንያ ይሆናሉ። እንደ ንግድ ምክር ቤቱ መረጃ በመጭው ሳምንት በአለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሚመራው የልኡካን ቡድን ኢትዮጵያ ጉባኤውን ለማዘጋጀት ያላትን አቅም ከመገምገም ባሻገር ከኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ዶክተር ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወርቅነህ ገበየሁ ዶክተር ጋር በመገናኘት ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል።
ኢትዮጵያ የአለም ንግድ ምክር ቤቶችን ጉባኤ ለማዘጋጀት ያላትን አቅም የሚገመግም ቡድን ሊመጣ ነው
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዋሽንግተን ድሲ የተከፈተውንና በዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ከአፍሪቃ መሪወች ጋር የሚያደርጉትን ጉባኤ በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የመጭው ሳምንት የአፍሪካ መሪወች የዋሽንግተን ጉባኤ ይህንን ጉባኤ የረጥነው ከአፍሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማሳደግ መወሰናችንን መልእክት ለማስተላለፍ ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የስልታዊ ግንኙቶች የብሄራዊ ጸጥታ ምክትል አማካሪ ቤን ሮድስ ተናግረዋል። ስብሰባውን አስመልክቶ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ወደ ርእሰብሄርነቱ በዘለቁ ወቅት ሃገራቸው ከነበረችበት የምጣኔ ሃብት ድቀት አሁን እያገገመች በመሆኗ ትኩረታቸውን ለአፍሪካ እየሰጡ መሆኑን የሚያሳዩ ክንዋኔወችን እያደረጉ ነው በማለት ቀድሞ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩትና የጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር ደቪድ ሽን መናገራቸውን ያሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘግቦ ነበር። ሚስተር ሮድስ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስግሪንፊልድ እና የዩናይትድ ስቴትስ የብሄራዊ ጸጥታ ምክር ቤት የልማትና የደሞክራሲ ከፍተኛ ዳይሬክተር ጌል ስሚዝ ጉባኤውን አስመልክቶ ከትናንት በስተያ ምሽት ላይ ከጋዜጠኞች ጋር ባካሄዱት የአንድ ሰአት የስልክ ቃለምልልስ የመጭውን ሳምንት ጉባኤ ይዘትና አካሄድ አብራርተዋል። በኢትዮጵያ የሚታየው የሰብአዊ መብት ረገጣ እንድቆም አወንታዊና ተጨባጭ ግፊት በማድረግ ፋንታ የሰብአዊ መብት ጥሰቶቹን አራማጆች በመደገፍ ሁኔታው ይበልጥ እንድባባስ እያደረገ ነው ሲሉ ከተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የመጡ መሆናቸውን ያስታወቁት የሰልፉ ተሳታፊወች የኦባማን አስተዳደር ኮንነዋል። ከሱዳኑ ፕሬዚዳንት በስተቀር ያልተጋበዙት መሪወች አለመጋበዝ ትክክለኛ ውሳኔ ነው ብለው እንደማያስቡም ተናግረዋል አምባሳደር ሽን። የተቃውሞ ሰልፉን በተመለከተ በድምጽ የተጠናቀረውን ለማዳመጥ እዚህ ወይም እዚህኛው ላይ ይጫኑ። ምንጭ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ።
የዋሽንግተኑን የአፍሪቃ መሪወች ጉባኤ ኢትዮጵያውያን ተቃወሙት
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ ሃምሌ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፓን አፍሪካ የመንግስት የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማእከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአድስ አበባ ሊከፍት መሆኑን የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ኦክሳና ማዮሮቫ ፕሮፌሰር ገልጸዋል። የመንግስት የግል ትብብርን በስርአተ ትምህርት ደረጃ ቀርጸው ከሁለት ሽህ በላይ ለሚሆኑ የአፍሪካ ወጣት ምሁራን በበይነ መረብ የታገዘ የድህረ ምረቃ ስልጠና እየሰጡ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ተቋሙ በቀጣይም በተለያዩ መስኮች ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋር በትብብር ለመስራት በከፍተኛ በጀት የሚታገዙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑንም አስረድተዋል። ምሩቃኑ ኢትዮጵያ የመንግስትና የግል ተቋማት ትብብርን ለማጠናከር የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ የሚያስችል ክህሎት መጨበጣቸውንም ነው የሚናገሩት። ማእከሉ በኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ፣ በቡና እና ሙዝ ልማት ላይ የተሰማሩ አርሶ አደሮችን ክህሎት እና የገቢ በማሳደግ በተጠናከረ የመንግስት የግል ትብብር ማእቀፍ ውስጥ በማለፍ ለሃገር የኢኮኖሚ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንድያበረክቱ የማስቻል አላማ ያነገበ መሆኑንም ነው የገለጹት። ከሚዛን ቴፒ እና ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲወች የተውጣጡ ተማሪወች ስልጠናውን በላቀ ውጤት አጠናቀው ከታወቁ የሩሲያ ዩኒቨርሲቲወች የምስክር ወረቀት መቀበላቸውንም ጠቁመዋል። ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ከፋና ብሮድካስቲንግን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ ጠንካራ የመንግስት እና የግል ተቋማት ትብብር የተረጋጋ የኢኮኖሚ ስርአት ለመፍጠር እና የሃገርን ሃብት ካልተገባ ውጫዊ ተጽእኖ ነፃ ለማድረግ የሚያስችል ሁንታን ይፈጥራል። ለዚህ ስኬታማነትም በአፍሪካ ደረጃ ዋና መቀመጫውን በቀጣይ መስከረም ወር በአድስ አበባ ለመክፈት ዝግጅት አጠናቋል ነው ያሉት። አያይዘውም የመጀመሪያወቹ ተመራቂወች ኢትዮጵያውያን ተማሪወች መሆናቸውን ገልጸዋል። ኢንስታግራም፦ ቲክቶክ፦ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የፓን አፍሪካ የመንግስት የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማእከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአድስ አበባ ሊከፍት ነው
Generate a news headline for the following article.
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት በሬድዮ፣በቴሌቪዥን፣ በድህረ ገጽ፣ በፌስ ቡክና በትዊተር የሚድያ ዘርፎቹ በወር ከሰባት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን በላይ ጎብኝ ያለው ነው። የእጣውም ብዛት አምስት ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥ የአንዱ እጣ ባለ እድል በመሆን ምርትወንም ሆነ አገልግሎትወን በኢሳት ሬድዮን አማካኝነት በሚሊዮኖች ጆሮ እንድገባ ለማድረግ እጣውን ሞልተው በሚለው የኢሜል አድራሻ ለኢሳት የአየር ሰአት ሽያጭና ማስታወቂያ ክፍል ይላኩ። የመጀመሪያውን የማስታወቂያ አገልግሎትም ኢሳትን ከገንዘብ ድጋፍ አንስቶ ገንቢም ሆነ ነቃፊ አስተያየት በመስጠት የአንድ ወገን ሚድያ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ አንድሆን ላደረገው ህዝብ ጊዜን አንጅ ገንዘብን የማይጠይቅ የሎተሪ እጣ በማዘጋጀት የንግዱ ማህበረሰብ ምርትና አገልግሎቱን በማስተዋወቅ ከሸማቹ ጋር እንድገናኝ ጋብዟል። ከዚህም ውስጥ አንዱ ለንግዱ ማህበረሰብ የገበያ ምንጭ የሆነው ሸማች ተሰባስቦ የሚገኝበት ብቸኛ የጋራ ቦታ በሆነው የኢሳት ሚድያ የማስታወቂያ አገልግሎት ለመስጠት አቅዷል። ይህ ከፍተኛ አድማጭና ተመልካች ያለው የሚድያ ተቋም በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ውስጥ ያለውን ተቀባይነት ጠብቆ ለመቆየት፤ ስራውን እያሳደገና ወደ ኢትዮጵያ የሚያድርገውንም የቴሌቪዥንና ሬድዮ ስርጭት አስተማማኝ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል። ከማስታወቂያው የሚገኘውም ገቢ ኢሳት ለኢትዮጵያ ህዝብ እየሰጠ የሚገኘውን አገልግሎት ለማስፋፋትና በአገር ቤትም ስርጭቱን በአስተማማኝነት ለማስቀጠል ለሚያስችለው ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ነው። በሎተሪው የሚያገኙት እጣ ለ ቀናት የሚቆይ፣ በሳምንት ለሶስት ቀናት፣ በቀን ለስላሳ ሰከንድ የንግድ ድርጅትወን ምርትም ሆን አገልግሎት ለማስተዋወቅ የሚያስችል እጣ አሸናፊ የሚያደርግወት ይሆናል። ስለዚህ ገንዘብወን ሳይሆን የሁለት ደቂቃ ጊዜወትን በመክፈል የሎተሪ ቅጹን ይሙሉና የሎተሪው ተሳታፊ ይሁኑ። በሚያስተላልፈው ፕሮግራምም የተለያየ የህብረተሰብ ክፍልን ፍላጎት ለማሟላት በየጊዜው ያልተቋረጠ ፕሮግራሞችን የማስፋፋት ስራም እያከናወነ ነው። ምርትወንም ሆነ አገልግሎትወን የኢትዮጵያውያን አይንና ጆሮ በሆነው ኢሳት ያስተዋውቁ።
በገንዘብወ ሳይሆን በጊዜወ የሚገዙት ሎተሪ በኢሳት
Generate a news headline for the following article.
ለጤናችን መጓደል መንስኤ የሚሆኑት ከፍ ሲልም በርካቶችን ለሞት ለሚያበቁ በሽታወች መጋለጥ ዋነኞቹ ተጠያቂወች ምግብና አመጋገባችንነው ተብሏል። እርጎበበቂ ሁኔታ ካልሲየምን ወደ ሰውነታችን ለማስገባት ከሚመከሩ አማራጮች አንዱ ነው። አቮካዶአቮካዶን ከሳላድ ከስልስ ጋር መመገብ ውስጡ በሚገኘው ፋይበር አማካኝነት የልብ በሽታን መከላከል ማለት ነው። የተቀቀለ አንድ ኩባያ ባቄላ ብቻ እስከ ግራም ፋይበር ለሰውነታችን ያሰገኝልናል። በተለይ በካልሲየም ፖታሲየም እና ማግኒዚየም እጥረት ለሚቸገሩ ሴቶች የሚደርስ ፍሬም ነው። ቅቤ የወጣለት ወተትሰውነትን በጥንካሬና በጤንነት የመገንባት አቅም አለው። ታድያ ባቄላ አይነተ ብዙ እንደመሆኑ ማለትም ጥቁና ነጩን ጨምሮ ሁሉንም ከሳላድ ከቲማቲም እና አትክልቶች ጋር በመቀላቀል ልንመገብ ይገባል። ተልባበምግብ ፕሮግራማችን ላይ ተልባን በቋሚነት ማሰለፍ አደገኛውን የልብ በሽታ በ በመቶ እንደሚከላከልልን ባለሙያወች በእርግጠኝነት ይናገራሉ። ባለሙያወች በመሰረታዊነት የተስማማባቸውና በጤና እና በሰውነታችን ላይ አወንታዊ ተጽእኗቸው የጎሉትን ምግቦች እንመልከት። ይሄንን የሚያደርገውም በውስጡ ባከማቸው ንጥረ ነገር አማካንነት ሲሆን ሰውነታችንም ያለ ድካም ወደ ቪታሚንነት ይቀይረዋል።
ማንኛውም ሰው ሊመገባቸው የሚገቡ ምርጥ የምግብ አይነቶች
Create a short title for the given news content.
በ ቡድኖች መካከል የሚካሄደው የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታወች ከነገ ጀምሮ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ይካሄዳሉ። ይህን ተከትሎም ጎንደር አፄ ፋሲለደስ ስታድየም ሊያደርጉት የነበረውን የ ኛ ሳምንት ጨዋታ በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታድየም እንድጫወቱ ተወስኖባቸዋል። ፋሲል ከነማ በ ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ጎንደር ላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ጨዋታ ደጋፊወቹ ያልተገባ ባህሪ አሳይተዋል በሚል በድሲፒሊን ኮሚቴው ቅጣት ተላፎበታል። የሁለተኛው ዙር የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ነገ የካቲት ሃያ ስምንት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በሁለት ጨዋታወች ሲጀመር ፋሲል ከነማ በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታድየም ከአዳማ ከተማ ጋር ይጫወታል። ስለጨዋታው ቅድመ ዝግጅት ለአብመድ አስተያየት የሰጡት የአፄወቹ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በአፍሪካ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ከአዛም ጋር በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታድየም ያደረጉትን ጨዋታ አስታውሰው የተደረገላቸው አቀባበልና የነበረው የደጋፊወች ድባብ ጥሩ እንደነበር ተናግረዋል። ከሜዳቸው ውጭ በባህር ዳር መጫወትም ተጽእኖ እንደማይፈጥርባቸው ተናግረዋል። ነገር ግን ወደፊት እንድህ አይነት ድርጊት እንዳይፈጠር እና ቡድኑ እንዳይጎዳ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበትም አሳስበዋል። በኮሚቴው ቅጣት መሰረትም አፄወቹ በሜዳቸው የሚያደርጉትን አንድ ጨዋታ በሌላ ሜዳ እንድጫወቱ መቀጣታቸው ይታወሳል። ሜዳውም ቢሆን ከ ቀን በላይ ጥሩ እንክብካቤ ሲደረግለት ስለቆየ ለጨዋታ ምቹ መሆኑን ተናግረዋል። ደጋፊወች ወደፊት እንደዚህ አይነት ነገር እንደማይፈጥሩ እንደሚያምኑም ገልጸዋል።
ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታወች ከነገ ጀምሮ ይካሄዳሉ።
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ሰበብ በአባይ ወንዝ ላይ የሚኖራትን ቀጣይ የመልማት መብት የሚገድብ ስምምነት እንደማትቀበል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው አረጋገጡ። ሶስቱ አገሮች የሚያደርጉት ድርድር ግድቡን ብቻ እንደሚመለከትና ይህም ኢትዮጵያ በቀጣይ ሌላ ግድብ የመገንባትም ይሁን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ወንዙን የመጠቀም መብቷን የሚያስጠብቅ መሆን እንዳለበት አመልክተዋል። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የምታደርገው ድርድር ግድቡን በሚመለከቱ ጉዳዮች እንጅ በቀጣይ የአባይን ወንዝ ተጠቅማ የመልማት መብቷን እንደማያካትት አቶ ገዱ ተናግረዋል። ስምምነቱ የወንዙን ፍትሃዊ ተጠቃሚነትና አለም አቀፍ ስምምነቶችንም ማእከል ማድረጉን አስታውሰው፤ ግብጽ ከአሁኑ የሶስትዮሽ ድርድር አፈንግጣ መውጣቷን ገልጸዋል። በመሆኑም ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ ተጠቃሚነት በተመለከተው ስምምነት መሰረት ወንዙን በፍትሃዊነት መጠቀም ትችላለች ብለዋል አቶ ገዱ። ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በግድቡ የውሃ አሞላል ያደረጉት ድርድር በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ ወደ ስምምነት ቢቃረቡም፤ ህግ ነክ በሆኑ ጉዳዮች የሚያቀራርቡ ሃሳቦች ተቋርጧል። የግድቡ ጉዳይ የአባይ ወንዝ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት አንድ ነጠላ አካል ነው ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ የአባይ ወይም የናይል ወንዝ ተጠቃሚነት መታየት ያለበት ሁሉም የተፋሰሱ አገሮች በተደራደሩበት የትብብር ስምምነት መሰረት ነው ብለዋል። ስምምነቱን ከተደራደሩት አስር አገሮች ስድስቱ የፈረሙ ሲሆን፤ ከነዚህም ኢትየጵያን ጨምሮ አራት አገሮች ስምምነቱን በፓርላማቸው አጽድቀው የህጋቸው አካል አድርገውታል። ግብጽ በግድቡ ላይ የሚደረገውን ድርድር በማስታከክ ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ የሚኖራትን መብት ለመገደብ እየሞከረች መሆኗንም አስረድተዋል። ኢትዮጵያን ምንም አይነት ውጫዊም ይሁን ውስጣዊ ችግር ግድቡን ውሃ ከመሙላት እንደማያግዳት ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ድርድር ሰበብ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን የሚገድብ ስምምነት አትቀበልም አቶ ገዱ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አሜሪካ ለታይዋን የሶስት መቶ አርባ አምስት ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች። የታይዋን መከላከያ ሚኒስቴር ዩናይትድ ስቴትስ ለታይዋን ዘላቂ ሰላም መከበር ያሳየችው ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው ሲል አውስቷል። በአሜሪካ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ሊዩ ፔንግዩ በበኩላቸው አሜሪካ ለታይዋን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ በአስቸኳይ እንድታቆም ማሳሰባቸውን አልጀዚራ ዘግቧል። ታይዋን እና አሜሪካ በቀጣይ በቀጠናው ያለውን ሰላም ለማስጠበቅ በትብብር እና በቅርበት መስራታቸውን እንደሚቀጥሉም አረጋግጧል። ድጋፉ ታይዋን ከየትኛውም አካል ሊቃጣ የሚችልን ትንኮሳ በራሷ አቅም ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያሳድግ ተመላክቷል። የድጋፍ ማእቀፉ የአየር መቃወሚያ፣ ሚሳኤል፣ ወታደራዊ ስልጠና እና ሌሎች ጦር መሳሪያወችን ያካተተ ነው ተብሏል። ዋሽንግተን በታይዋን ቀጠና አዳድስ ሁነቶችን በመፍጠር አካባቢው ወደ ውጥረት እንድያመራ የምታደርገውን ሙከራ እንድታቆምም ጠይቀዋል።
አሜሪካ ለታይዋን የሶስት መቶ አርባ አምስትሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች
Generate a news headline for the following article.
ጉዳዩ የኢሳትን መዋቅርና አሰራር ማስተካከልን ይመለከታልጊዜው ኢሳትን የመሰሉ የኢትዮጵያዊነትና የድሞክራሲ ድምጾችን አገራችን ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በላይ የምትፈልግበት ነው። ውሳኔው እንደማንኛውም ተቋማዊ የመዋቅር የማስተካከያ እርምጃ ጊዜያዊ ችግሮችን ሊፈጥር ቢችልም በዘላቂነት ግን ኢሳትን በሁሉም ዘርፍ አቅሙንና ህዝባዊነቱን በማጠናከር የተመሰረበትን መሰረታዊ አላማ እውን ማድረግ ነው። የኢሳት ቦርድ ባለፈው ኤፕሪል ወር ውስጥ ይህንን ጥሪ በወጉ ለመመለስ በስድስት አስፈላጊ የሆኑ ኢሳትን የማጠናከሪያና የማሻሻያ አቅጣጫወች ከተቋሙ ሰራተኞችና የድጋፍ ኮሚቴ ተወካዮች ጋር በመመካር መወሰን እንደሚጀመር አስታውቆ ነበር። ይህ ውሳኔ ያተኮረው ኢሳት ኢንተርናሽናልን በባጀት በሰው ሃይል በፕሮግራሞች ይዘትና አቅጣጫወች እንድሁም በአስተዳደር አቅም ከዘላቂነት ጋር እንድጣጣም ማድረግን ይመለከታል። ይህንን መሰረተ ሃሳብ በደንብ ተገንዘቦ በሚሰራ የኢሳት አስተዳደርና ባለሙያወች የተወሰነን ውሳኔ የፖለቲካ ፉክክር ጨዋታ ውስጥ እያስገቡ መተርጎም ትክክል አይሆንም። ይህ ውሳኔ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሰሞኑን እንደሚወራው በኢሳት ውስጥ ያሉ የጋዜጠኞች የሃሳብ ልዩነቶች ጋር የተያያዘ አይደለም። ዛሬ የተጀመረው የኢሳት ማጠናከሪያ በቅርቡም በቦርድ በአስተዳደር በኤድቶሪያልና በአጠቃላይ የኢሳት አሰራር ላይ ይቀጥላል። በተለይ አሁን ሃገራችን ባለችበት ሁኔታ ደግሞ የኢትዮጵያን ህዝብ አንድነት ማበረታታት የሃገሪቱም ችግሮችና ተግዳሮቶች በድሞክራሲያዊ መንገድና በውይይት የመፍታትን ባህል እንድስፋፋ መርዳት ነው። የኢሳት ግብ በነፃነት በሙያዊ የጋዜጠኝነት ስነምግባር እንድሁም በህዝባዊ አላማ ላይ ተመስርቶ የሚድያ ምርቶችን በማምረት በፓለቲካዊ በኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ባህላዊ ርእሰ ጉዳዮች እንድሁም የተጣሩ መረጃወች በማቅረብ ህዝብን ማገልገል ነው። ጁን ቀን ዋሽንግተን ድሲየኢሳት ቦርድ ስራ አስፈፃሚጁን ቀን ዋሽንግተን ድሲየኢሳት ቦርድ ስራ አስፈፃሚ።
ከኢሳት የስራ አስፈፃሚ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ
Generate a news headline for the following article.
ኡጋንዳ የየካቲት አስሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አወዛጋቢ ውጤት ተከትሎ በአገሪቱ የነገሰው ውጥረት እየናረባለበት ባሁኑ ወቅት፤ ጉዳዩ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሊያመራ መሆኑ ተገለጠ። ከፕሬዝዳንታዊ ተፎካካሪወች የአንዱ የ ነገረ ፈጅ ናቸው፤ በትላንትናው እለት ከጊዜ ገደቡ ማብቂያጥቂት ደቂቃወች ቀደም ብለው የክስ አቤቱታውን ለአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያስገቡት። የክስ አቤቱታው፥ ጉቦን፥ የድምጽ መስጫ ቁሳቁሶች ከተመደበላቸው ጊዜ ዘግይቶ መድረስና የምርጫ ካርዶች አስቀድመውከተለዩ በኋላ በኮሮጆወች ታጭቀው ተወስዷል፤ የሚለውን ጨምሮ ሃያ ስምንት የተለያዩ ክሶችን ነው ተቃዋሚወችያቀረቡት። የኡጋንዳ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ ን ጉዳይ በሚቀጥለው ሳምንት ይመለከታል ተብሎ ይጠበቃል። ብይንለመስጠትም የሰላሳ ቀናት እድሜ አሉት።
አወዛጋቢው የኡጋንዳ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ ነው
Create a short title for the given news content.
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በኮሚሽን ደረጃ ተዋቅሮ ሃላፊነቱን ለመወጣት እያደረገ ባለው ዘርፈ ብዙ ተግባሮች ውስጥ የገጠሙትን ማነቆወች፣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። በሌላ በኩል ለአንድ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት የወሰዱትን ብድር ላልተገባ አላማ ማዋል፣ ለልማት የተወሰደን መሬት ለረጅም ጊዜ አጥሮ ማቆየት በሚል ማታለል ማበረታቻወችን እንደሚወስዱ ጠቁመዋል። ዋና ዳይሬክተሩ በኮሚሽኑ በኩል አሉ ያሏቸውን ድክመቶችም ለቋሚ ኮሚቴው የገለጹ ሲሆን፣ ባለሃብቶች ለሚያቀርቧቸው የመሬትና የኤሌክትሪክ ሃይል ጥያቄ አፋጣኝ መፍትሄ ማስገኘት አለመቻል፣ ባለሃብቶችን ሊደግፍ የሚችል ፈጣን የፍርድ ስርአት ወይም የግልግል ዳኝነት በአገር አቀፍ ደረጃ እንድመሰረት ክትትል አለማድረግ፣ ወደ ተግባር ያልገቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እንድሰረዙና ከመንግስት ያገኙትን ማበረታቻወች እንድመልሱ አለማድረግ የተወሰኑት ናቸው። የኢንቨስትመንት ቦርዱ ሰብሳቢ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የአገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናትን በአባልነት ያካተተና የኢንቨስትመንት ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ አካል ቢሆንም፣ በተለያዩ አገራዊ በሆኑ ጉዳዮች በመጠመድ በመደበኛነት መገናኘት ባለመቻሉ በርካታ የቦርዱን ውሳኔ የሚፈልጉ ጉዳዮች ውሳኔ ማግኘት ሳይችሉ መቆየታቸውን፣ የኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍጹም አረጋ ገልጸዋል። አንዳንድ የውጭ ባለሃብቶች ክፍተቶችን በመጠቀም ሰፋፊ የግብርና መሬቶችን ይዞ ወደ ልማት አለመግባትና ለአገር ውስጥ ባለሃብቶች በተከለሉ የስራ መስኮች ለምሳሌ በብሎኬት ምርት ላይ እንደሚሳተፉ ተናግረዋል። የአገር ውስጥ ባለሃብቶች ዳያስፖራውን ጨምሮ ብዙም እሴት በማይጨምሩና ከፍተኛ ትርፍ በሚያስገኙ በአገልግሎት ዘርፎች ማለትም በመሳሪያወች ኪራይ፣ በኮንስትራክሽን ዘርፍ በተለይም በሪል ስቴት፣ በንግድና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ መሰማራትን እንደቀጠሉበት ጠቁመዋል። እነዚህም ዘርፎች ህግን ተከትሎ ከመስራት ይልቅ የቀረጥ ነፃ መብቶችን ከአላማው ውጭ መጠቀም ላይ እንደሚያተኩሩ ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። የኢንቨስትመንት ብድር አቅራቢ ተቋማትን በተመለከተ መንግስት የመረጣቸው የኢትዮጵያ ልማት ባንክና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢንቨስትመንት ደስኮችን በኮሚሽኑ ህንፃ ውስጥ አቋቁመው ለባለሃብቶች አገልግሎት መስጠት ጀምረናል ቢሉም፣ ከብድር አንፃር ምንም ውጤት አለማሳየታቸውን አቶ ፍጹም አስረድተዋል። በመሆኑም በሁለት ሽህ ስምንት በጀት አመት ኮሚሽኑ የለያቸውን ችግሮች በማስተካከል፣ ጎን ለጎንም የኢንዱስትሪ ፓርክ ደንብን፣ የኢንዱስትሪ ፓርክና የኢንቨስትመንት መመርያወችንና ማንዋሎችን ፈጥኖ ስራ ላይ ለማዋል ማቀዱን ገልጸዋል። የኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዘርፉ ያሉ ችግሮችን ባለስልጣኑ መለየቱን ያደነቀ ቢሆንም፣ የተለዩትን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት የተሄደበት ፍጥነት አዝጋሚ መሆኑን በመጠቆም በፍጥነት ወደ መፍትሄ እንድገባ መመርያ ሰጥቷል።
ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ያጋጠሙትን ማነቆወች ለፓርላማው አሳወቀ
Provide a news headline based on the following text.
ነሃሴ ፭ አምስት ቀን ፳፻፰ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ታላላቅ አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃንና የሰብአዊ መብት ተቋማት በኢትዮጵያ በተለይ በኦሮሚያና አማራ ክልል ውስጥ የተካሄደውን የጅምላ ግድያ በስፋት አትኩሮት ሰጥተው ዘግበውታል። የፈረንሳዩ ፍራንስ ሃያ አራት ደግሞ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች በመንግስት አልሞ ተኳሾች ሰላማዊ ንጹሃን ዜጎች በጅምላ መገደላቸውን ዘግቦ ገዥው መንግስት ህዝባዊውን ተቃውሞ ለመግታት የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡንም አትቷል። በአናሳወው ህወሃት ኢህአደግ የሚመራው ገዥው ፓርቲ አንድ መቶ ፓርላማውን ተቆጣጥሪያለው ቢልም ህዝባዊ ይሁንታ እንደሌለውና የኦሮሞ እና የአማራ ብሄር ተወላጆች ልዩናታቸው በማጥበብ ህብረት መፍጠራቸውን ዘግቧል። ሁለቱ ታላላቅ የአገሪቱ ብሄረሰቦች አነስተኛ ቁጥር ባለው አንድ ብሄት በመሳሪያ ሃይል በግዳጅ መገዛታቸውንም ቢቢሲ የኢትዮጵያን ህዝብ ቁጥር በመቶኛ ስሌት ቀመር ይዞ በመውጣት አሰነብቧል። በኢትዮጵያ ያለው የደሃንነት ሁኔታ አስጊ እየሆነ መምጣቱንና የእስራኤል መንግስት ቤተ እስራኤሎችን ባስቸኳይ ወደ እስራኤል ካልወሰደ አደጋ ሊደርስባቸው ይችላል ሲል ታዋቂው የእስራኤል ጋዜጣ የድኦት አህሮኖት አስነብቧል። በሰሜኑ የአማራ ክልልና በኦሮሚያ ክልል በመቶ ሽወች የሚቆጠሩ ጎዳና ላይ በመውጣት ገዥው መንግስት ባለፉት ሃያ አምስት አመታት እንደዚህ አይነት ህዝባዊ ማእበል እንዳልገጠመው ከስፍራው ዘግቧል። በኢትዮጵያ በመባባስ ላይ ያለው ህዝባዊ አመጽና የፖለቲካ አለመረጋጋት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች ደህንነትን አደጋ ውስጥ እንደከተተው ሪፕሪቭ በሪፓርቱ አመላክቷል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለሰራተኞች በበተነው መረጃ ደግሞ በመላው ኦሮሚያ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ አመጽ ተከትሎ ከዋናው የደብረዘይት አውራ ጎዳና በስተቀር አብዛሃኛው መንገዶች ዝግ ሆነዋል። በአለም ዙሪያ የሚፈጸመው የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የሚከታተለው ይኸው አካል ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ከአለም አቀፍ ገለልተኛ አካል በሯን ክፍት እንድታደርግ በይፋ መጠየቁን ሮይተርስ ከጀኔቭ ዘግቧል። የሃይል መቋረጥን ለመከላከል እንድቻል የመጠባበቂያ ጀነተሮቻቸውን በተጠንቀቅ እንድያዘጋጁና በጀሪካን መጠባበቂያ ነዳጅ እንድሞሉ ሲል ተመድ ለድርጅቱ ሰራተኞች ቅድመ ማስጠንቀቂያ መላኩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለሰራተኞች በላከው መልእክት አስታውቋል።
በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ የተለያዩ አለማቀፍ ሚድያወች ሽፋን እየሰጡት ነው።
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መስከረም ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሁሉም አከባቢወች ተካሄደ። ትምህርት ለሁሉም ሁሉም ለትምህርት በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሁሉም አከባቢወች እየተካሄደ እንደሚገኝም ሃላፊው ገልጸዋል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል። የመማር ማስተማር ስራው ውጤታማ እንድሆን የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ሁሉም የትምህርት ማህበረሰብ ወላጆች ፣ ተማሪወች ፣ መምህራን ፣ ባለሃብቶችና አጠቃላይ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንድወጡም ጠይቀዋል። በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የደቡብ ክልል መሰረት ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ መንገዶችና ትራንስፖርት ልማት ቢሮ ሃላፊ አበባየሁ ታደሰ፥ የሁለት ሽህ አመተ ምህረት የትምህርት ዘመን ማስጀመሪያ መረሃ ግብር በጌደኦ ዞን በይፋ አስጀምረዋል። በመርሃ ግብሩ ቢሮ ሃላፊውን ዶክተር አበባየሁ ታደሰ ፣ የጌደኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዮት ደምሴን ጨምሮ ከፍተኛ የዞን የመንግስት የስራ ሃላፊወችና የትምህርት ማህበረሰብ በተገኙበት የሁለት ሽህ ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ መጀመሩን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል።
በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
Write a brief headline summarizing the article below.
በሊና ጌታቸው አየነው የተዘጋጀውና የቻይንኛን ቋንቋ በቀላሉ ለመልመድ ያስችላል የተባለው ዳሉቻይንኛን በቀላሉ ቻይንኛን በቀላሉ የመለማመጃ መንገድ የተሰኘው መጽሃፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሃፉ በተለይም ማንዳሪን ስለተባለው የቻይናና የታይዋን ዋነኛ ቋንቋ የሚያስተምር ሲሆንይህን መጽሃፍ አንብቦ ለመረዳት የግድ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ አያስፈልገውም ተብሏል። ዳሉ ማለት ትልቅ መንገድ ጐዳና ማለት ሲሆን ለመጽሃፉ መጠሪያነት የዋለውም ቻይንኛን ለመልመድ ይህ መጽሃፍ ትልቅ መንገድ እንደሆነ ለመጠቆም መሆኑን አዘጋጇ ሊና ጌታቸው በመጽሃፉ ጀርባ ላይ ባሰፈረችው ማስታወሻ ገልፃለች። መጽሃፉ ስለ ቻይንኛ ቋንቋ ታሪክ ስለ ቻይንኛ ጽሁፍ ውበትና ስርአት ስለ ሰላምታ አሰጣጥስለ መጠን መለኪያ ስለ አልባሳትና ቀለማት በአጠቃላይ ስለ ቻይንኛ ቋንቋ ጥቅም የሚተነትንና አማርኛ ተናጋሪወች ቻይንኛን በቀላሉ እንደት መልመድ እንዳለባቸው የሚያስተምር መሆኑ ታውቋል። መጽሃፉ በ ገጾች የተሰናዳ ሲሆን በ ብር ለገበያ ቀርቧል።
ዳሉ ቻይንኛን በቀላሉ ገበያ ላይ ዋለ
Create a short title for the given news content.
ዘጋቢያችን እንደገለጠው በትናንትናው እለት በፈረንሳይ አካባቢ የሚኖሩ የሙስሊም ማህበረሰብ አባላት በድንገት ቤታቸው እየተበረበረ ቁራን ፣ የተለያዩ ሲድወች እና ሃይማኖታዊ መጽሃፎች ወስደውባቸዋል። የኢህአደግ ካድሬወች እና የደህንነት ሰወች ናቸው የሙስሊሞችን ቤት እንድፈተሽ የሚጠቁሙት ያሉን አንድ የአካካቢው ነዋሪ ፣ ፈታሽ ፖሊሶች ምንም አይነት የፍርድ ቤት ትእዛዝ ወረቀት አለመያዛቸውንም ተናግረዋል። በፊልሙ የፌደራል ፖሊሶች ህዝቡን እያባረሩ ሲደበድቡ የሚያሳይ ሲሆን፣ በተለይ በአንድ ወጣት ላይ የፈጸሙት አሰቃቂ ድብደባ የፖሊስ አባላቱን የጭካኔ ደረጃ በደንብ የሚያሳይ ነው። ይህ በእንድህ እንዳለ የፌደራል ፖሊስ አባላት የደሴ ወጣት ሙስሊሞችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲደበድቡ የሚያሳይ ፊልም ኢሳት ደርሶታል። የፖሊሶቹ ዋና አላማ ሙስሊሞች በስነልቦና ፈርተውና ተሸብረው ነገ አርብ ከጸሎት በኋላ የሚያካሂደውን ተቃውሞ እንዳያደርጉ ለማድረግ ነው ሲል ዘጋቢያችን ገልጾአል። መንግስት በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ላይ የሚያደርሰው ግፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው።
በአድስ አበባ የሙስሊሞችን ቤት መፈተሽ ቀጥሎአል
Create a short title for the given news content.
ባህር ዳር፡ ግንቦት አራት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ ቁመቱ ስምንት መቶ ሃያ ስምንት ሜትር ይረዝማል፤ የአለማችን ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ነው። ልቦናቸው በጎ ያሰበው የሃገሬው ደግ ሰወች ሰማይ ጠቀሱ ፎቅ ቆሞ ከሚቀር፤ ጾመኞቹም ረሃብ ከሚያንገላታቸው ስንቅ ማከማቻ ቢሆንስ አሉና ዘመቻ ጀመሩ። ይህንን የመሰለ ህንፃ ሰማይን ሊነካ ቆሞ ለምን አፉን ከፍቶ ይቀመጣል ያሉ የሃገሬው ሰወች ታድያ መላ ዘይደውለታል። ሞሮኮ ወርልድ ኒውስ ጋዜጣ ላይ ትናንት ማታ እንዳነበብኩት በዱባይ ወደ ሃያ ሽህ የሚጠጉ ሰወች በወረርሽኙ ታምመዋል። አምናና ታች አምና በረመዳን ወቅት በገበያተኛ ተሞልቶ ጠጠር መጣያ ቦታ አይገኝለትም ነበር፤ ዘንድሮ ግን ወረርሽኙ ወደ ዱባይ ስለገባ በአጠገቡ ዝር የሚል የለም፤ ሰው አልባ ሆኗል። ስራ ፍለጋ የመጡትም የሚያሰራቸው ጠፍቶ ለበሽታው ተጋልጠዋል። በዚህም ያ ስምንት መቶ ሃያ ስምንት ሜትር የሚረዝመው ሰማይ ጠቀስ ፎቅ በጾመኞች ስንቅ ተሞላ። ለእርዳታ ፈላጊወቹ ያለው ብቻ እንዳይሰጥ የሚሰበሰበውን የእርዳታ ስንቅ ልክ አበጁለት። በተለይ የረመዳን ጾም ሲጀምር ጾመኞቹ ጾመው ውለው ጾማቸውን ያድራሉ፤ እህልና ውሃም ይቸገራሉ። የሰው አገር ሰወቹም አንገት ማስገቢያና አንድ ጉርሻ አጥተዋል።
ሰማይ ጠቀሱን ፎቅ ለጾመኞች ስንቅ
Write a brief headline summarizing the article below.
ሰኔ ሃያ ሰባት ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜናይህ የተገለጸውየአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ትናንትና በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ካህሳይ ገብረመድህን እንዳሉት በከተማው ያሉትን የጐዳና ላይ ተዳዳሪወች ወደ መልካም ህይወት ለመመለስ አስተዳደሩ በማድረግ ላይ ባለው እንቅስቃሴ መምህር ነርሶችና በተለያዩ ሙያወች የተመረቁ ዜጐች የጐዳና ላይ ተዳዳሪ ሆነው መገኘታቸውን አረጋግጧል። አስተዳደሩ በጐዳና ላይ የሚኖሩትን ዜጐች ለማቋቋምና ስራ በመፍጠር ራሳቸውን እንድችሉ ለማድረግ በአራት ዙር ከሰባት ሽህ በላይ የጐዳና ተዳዳሪወችን በኮብል ስቶን ስራ በጥቃቅንና አነስተኛና በመሳሰሉት ዘርፎች ለማሰማራት ባደረገው ጥረት አስደሳችና አሳዛኝ ገጠመኝ እንዳለው ሃላፊው ተናግረዋል። ቢሮው በስሩ በተዋቀረው የማህበራዊ ችግሮች መንስኤወች መከላከልና ተሃድሶ ዋና የስራ ሂደት አማካይነትበከተማው ውስጥ ያሉ የጎዳና ተዳዳሪወችን በተመለከተ ያደረገው ጥናት ቢጠናቀቅም ምን ያህል ምሩቃን ጎዳና ላይ እንዳሉ ውጤቱን ይፋ አለማድረጉ ታውቋል። ጋዜጣው በባለፈው ሳምንት እትሙ የትምህርት ፖሊሲው ምን እያፈራ ነው ድንጋይ ጠራቢ ወይስ ባለሙያበሚል ርእስ ባስነበበው ጽሁፍ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲወች በመጀመሪያ ድግሪ እየተመረቁ የሚወጡ ወጣቶች በድንጋይ ማንጠፍ ስራ መሰማራታቸውን ኢቲቪ እንደ ስኬት አድርጎ በተከታታይ መዘገቡ እጅግ አሳፋሪና አሳዛኝ እንደሆነ አጠንክሮ ተችቷል። እንደ ሪፖርተር ዘገባየሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ለጊዜው ቁጥራቸውን በውል አላውቀውም ቢልም በአድስ አበባ ከተማ ውስጥ በርካታ የዩኒቨርሲቲ ምሩቃን ጎዳና ላይ ይኖራሉ። በተለያዩ ምክንያቶች ከስራ ገበታቸው የተፈናቀሉ በተለያዩ ሱሶች የተለከፉና በህመም ምክንያት ስራቸውን ማከናወን ያልቻሉ የመጀመርያና የሁለተኛ ድግሪ ተመራቂወች መኖሪያቸውን ጎዳና ላይ አድርገዋል። እነዚህን የተማሩ ዜጐች ለጐዳና ህይወት የዳረጋቸውን ምክንያት በማጣራትና አስፈላጊውን የማስተካከያ ውሳኔ በማስተላለፍ ቀድሞ ወደ ነበሩበት ስራቸው ለመመለስ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አቶ ካህሳይ ገልጸዋል። የተቃዋሚ ፓርቲ መሪወች እና ምሁራን በኢትዮጵያ እጅግ እያሽቆለቆለ ለመጣው የትምህርት ጥራት ገዥውን ፓርቲ ሲከሱ ይደመጣሉ። እነዚህ ወገኖችለፖለቲካ ትርፍ በሚል ስሌት ብዛትና ሽፋን ላይ ብቻ በማትኮር የትምህርት ጥራትን መግደልትውልድን እና አገርን እንደመግደል ነው በማለት ለአመታት ሲያሳስቡ መቆየታቸው ይታወሳል።
የማስተርስና የመጀመርያ ድግሪ ያላቸው ዜጐች አድስ አበባ ውስጥ የጐዳና ተዳዳሪ ሆነዋል
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ሃያ ሁለት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት ሃያ አራት ሰአታት ለአምስት ሽህ ዘጠኝ መቶ አንድ ሰወች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ አራት መቶ ሰወች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት ዘጠኝ መቶ ስላሳ አምስት ሰወች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰወች ቁጥር ሃምሳ ሶስት ሽህ አራት መቶ ሃምሳ ሁለት መድረሱም ተገልጿል። ከዚህ ባለፈ የዘጠኝ ሰወች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰወች ቁጥር አንድ ሽህ አራት መቶ ሰባ ስምንት መድረሱንም አመላክተዋል። ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ እስካሁን ለአንድ ሚሊየን አራት መቶ ሰማኒያ ሰባት ሽህ ሁለት መቶ ሰባ ሰወች ምርመራ የተደረገ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰወች ቁጥር ዘጠና ስድስት ሽህ አምስት መቶ ሰማኒያ ሶስት ደርሷል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰወች ቁጥር ዘጠና ስድስት ሽህ አምስት መቶ ሰማኒያ ሶስት መድረሱንም ሚኒስቴሩ ያወጣው እለታዊ መረጃ ያመለክታል። በሌላ በኩል ደግሞ ሶስት መቶ ስላሳ ስድስት ሰወች በጽኑ የታመሙ መሆናቸውንም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ተጨማሪ አራት መቶ ሰወች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው ዘጠኝ መቶ ስላሳ አምስት ሰወች ደግሞ አገግመዋል
Create a short title for the given news content.
ዘሃበሻ ዛሬ ለሻሸመኔ አቅራቢያ በሆነችው አባሮ መንደር የተደረገው ቃል ኪዳን ለህወሃት መንግስት ትልቅ ኪሳራ ነው ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች። ለሻሸመኔ ቅርብ በሆነችው አባሮ መንደር በተደረገ ይህንን ተቃውሞ በሚመሩ ወጣቶች ዛሬ ቃል በተገባው ቃል መሰረት የኦሮሞ ህዝብ ትግል በስልጣን ላይ ካለው መንግስት ጋር እንጅ ከሌሎች ወንድማማች ህዝቦች ጋር አይደለም። እንደፖለቲካ ተንታኞች ገለፃ የህወሃት መንግስት የተለያዩ የሃይማኖት እና የብሄር ካርታወችን እየመዘዘ የኦሮሞን ህዝብ ጥያቄ ለማሰናከልና ከሌላው ህዝብ ጋር ለማቃቃር የሚሰራውን ተንኮል ያከሸፈ ያሳፈረም ነው። የኦሮሞ ህዝብ ትግል ከሃይማኖት ጋር የተያያዘ ሳይሆን ከገዳዩ መንግስት ጋር ነው ሲሉ እነዚሁ ትግሉን የሚመሩ ሰወች አብራርተው በቃል ኪዳናቸውም ትግሉን ከሃይማኖት እና ከሌሎች ብሄረሰቦች ጋር ሊያደርጉ የሚሞክሩ ካሉ የኦሮሞ ልጆች ሳይሆኑ ከሃድወችና የኦሮሞ ህዝብ ጠላቶች ናቸው ብለዋል። በኦሮሚያ እየተደረገ ባለው ትግል በማንኛውም ብሄረሰቦች ላይ ጥቃት አናደርስም። ሲሉ ቃል የገቡት እነዚሁ የትግሉ አራማጆች አብዮታችን በስር አቱ ላይ ነው ብለዋል። በማንኛውም የግለሰብ ንብረት ላይ ጉዳት አናደርስም። ይህን ህዝባዊ ቃል ኪዳን ተከትሎ የኦሮሚያ ሚድያ ኔትወርክ ዳይሬክተርና አክትቭስት ጀዋር መሃመድ በፌስቡክ ገጹ እንድህ ብሏል።
የኦሮሞን ትግል የሚመሩ ወጣቶች ቃል ገቡ በማንኛውም ብሄረሰብና የግለሰብ ንብረት ላይ ጥቃት አናደርስም ትግላችን ከስርአቱ ጋር ነው
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ስድስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን በነገው እለት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢፌደሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። በአሉ ሃገራዊ ወቅታዊ ሁኔታን በዋጀ መልኩ ለ ኛ ጊዜ በፌደራል፣ በክልሎችና በሁለቱም የከተማ አስተዳደር ከተሞች ከሰንደቅ አላማ መርሆወች ጋር ተገናዝቦና ሃገራዊ ሪፎርሙን በሚያስቀጥሉ ውይይቶች ታጅቦ በየተቋማቱ እንደሚከበር ተጠቁሟል። የውስጥ ቅጥረኛች ተላላኪወቻቸውን ይዘው በቅርብም ከሩቅም ያሉ የውጭ ጠላቶቻችን አቅደውና ተናበው ብሄራዊ አንድነታችንን እና ሏላዊነታችንን አደጋ ላይ ለመጣል እየሰሩ ባሉበት በዚህ ወቅት የሰንደቅ አላማ ቀን መከበሩ ለህብረብሄራዊ አንድነታችን መጠናከር፣ ለሏላዊነታችን መከበርና ይበልጥ ብሄራዊ መነቃቃትን ለመፍጠር ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑንም ምክር ቤቱ አውስቷል። የብሄራዊ ሰንደቅ አላማ ቀን በአል በኢፌደሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሪነት በመላው ሃገሪቱ የሚከበር መሆኑ ነው የተገለጸው። በአሉ ሰንደቅ አላማችን የብዝሃነታችን መገለጫ የሏላዊነታችን ምሰሶ ነው በሚል መሪ ቃል ነው የሚከበረው። በአሉ ለሃገር ክብርና ጥቅም ሁላችንም እንደዜጋ የበኩላችንን ለመወጣት በሰንደቅ አላማ ፊት ዳግም ቃላችንን የምናድስበት እለት ይሆናል መባሉንም ከምርክ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ስለሆነም በፌደራል የመንግስት ተቋማት፣ በክልሎችና በሁለቱም ከተማ አስተዳደሮች፣ በመከላከያ ሰራዊት ካምፖች እንድሁም በኤምባሲወችና የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች በተመሳሳይ ሰአት ከረፋዱ አራት፡ስላሳ ላይ ሰንደቅ አለማ በመስቀልና በሰንደቅ አላማ ፊት ቃለ መሃላ በመፈጸም ስነ ስርአት እንድሁም በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ምክር ቤቱ አስገንዝቧል።
ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በነገው እለት ይከበራል
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢሳት ቤልጀም ብራስልስ ውስጥ መቀመጫውን ያደረገውን የግጭት ተንታኝ ቡድን ወይም በእንግሊዝኛው በመጥቀስ እንደዘገበው የደርግን አገዛዝ በማስወገድ ኢትዮጵያን ላለፉት አመታት በሃይል የገዙት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በ አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በአሁኑ ሰአት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙተዋል የሚለውን ዜና ተከትሎ ብዙ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ተንታኞች በስልጣን ላይ ያለው ፓርቲ የሚፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት አቅም እንደሌለው እየጠቆሙ ሲሆን በርግጥም በፓርቲው መንደር መደናገጥና ውዥንብር እየተስተዋለ ነው። ለረጅም ግዜ የጠቅላይ ሚኒስትሩን መታመም ሲያስተባብል የቆየውና በቅርቡ መታመማቸው በለሆሳስ ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህና ናቸው በቅርቡ ወደ ስራቸው ይመለሳሉ እያለ ሲሆን ይህም አንዳንድ ኢትዮጵያውያንን በጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህንነት ግራ እንድጋቡ አድርጓል። እንደሚታወቀው ግንቦት በዋሽንግተን ሬገን ህንፃ ከባድ የሚባል ተቃውሞ ከገጠማቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ላለፉት ቀናቶች ከአይን ተሰውረው የነበር ሲሆን ይህንን ተከትሎ የተለያዩ ሚድያወች ተቋማት እና ግለሰቦች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጠና ታመው በሞት አፋፍ ላይ እንደሆኑና በህክምና ላይ እንደሚገኙ ሲጠቀሱ ነበር። በዚህ የኢሳት ዘገባ እንደተገለጸው የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሞት ተከትሎ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ብዙ ሚድያወች በጠቅላይ ሚኒስትሩ የህይወት ጉዞ ላይ የሚያትቱ ፕሮግራሞችን እያዘጋጁ ይገኛል። እነዚህ ተንታኞች አያይዘው በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የበሰበሰ አንባገነናዊ ስርአት ለመለወጥ አመችው ጊዜ አሁን ነው ስለሆነም ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲወች ልዩነታቸውን በማስወገድ ህዝቡን አስተባብረው ለተሻለ ለውጥ ማንቀሳቀስ አለባቸው እያሉ ይገኛል። የተለያዩ ድፕሎማቶች የመሞታቸውን እውነት ይፋ እያደረጉ እንደሆነም አያይዞ ጠቅሷል። ኢሳት ሬድዮ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሞት አስመልክቶ በሰኞ ፕሮግራሙ ልዩ ዝግጅት ያስተላለፈ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጋዜጠኛ አበበ ገላውን አነጋግሯል። ህዝቡም ከምንግዜውም በላይ በንቃት መሳተፍ እንዳለበት በአጽኖት ያስረዳሉ። አበበም ዋናው ነገር የአቶ መለስ ዜናዊ የአካል ሞት የስርአታቸውን ማክተም የሚያበስር ስለሆነ ከዚህ በኋላ የሚኖረው መጭው የኢትዮጵያ የፖለቲካ እጣ ተመሳሳይ እንዳይሆን ሁላችንም አስተዋጽኦ ልናደርግበት የሚገባ ጊዜ ላይ ነው የምንገኘው ሲል ተናግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት እንደተለዩ ተገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
በበአል ሰሞናት ሊከሰት የሚችል የገበያ አለመረጋጋትን የሚቆጣጠር ልዩ የቁጥጥር ግብረ ሃይል ማዋቀሩን፣ የአድስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ገለጸ። የአድስ አበባ ንግድ ቢሮ ከእነዚህ የበአል ሰሞናት የገበያ ቁጥጥርና አቅርቦት ክትትል ስራወች በተጨማሪ፣ ገበያን የሚያረጋጉ የሰንበት ገበያወችን በአማራጭነት ሲያስተባብር መቆየቱን አቶ ዳንኤል ይናገራሉ። ቁጥጥር ብቻ የገበያ ችግርን አይፈታም፣ የአቅርቦት ስራም መሰራት አለበት፤ የሚሉት ሃላፊው፣ የድጎማ ምርቶችና መሰረታዊ ሸቀጦች ከገበያ እንዳይታጡ አስፈላጊው ስራ እንደሚከናወን አሳውቀዋል። ከበአል ሰሞናት የገበያ አለመረጋጋት በተጨማሪ የዳያስፖራው ማሃበረሰብ በስፋት ወደ አገር ቤት መግባትን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችል የዋጋ አለመረጋጋትን ለመከላከል የንግድ ቢሮው መዘጋጀቱን፣ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው አቶ ዳንኤል ሚኤሳ አስረድተዋል። የመጋዘን ፍተሻ ይደረጋል፣ የአትክልት፣ የስጋና የቁም እንስሳት ግብይት ላይ ክትትል ይካሄዳል፣ ኢትፍሩትን ጨምሮ በፍራፍሬ ማከፋፈያወች ላይ ቁጥጥር ይደረጋል፤ ሲሉ አቶ ዳንኤል የግብረ ሃይሉን ስራ ዘርዝረዋል። በኦሮ ፍሬሽና በኦሮሚያ አምራቾች ሃብረት ስራ ማሃበራት በኩል ከሚዘጋጁ የእሁድ ገበያወች በተጨማሪ፣ የአድስ አበባ ንግድ ቢሮም የራሱን የሰንበት ገበያወች እንደሚያስፋፋ ገልጸዋል። ከ ቀናት በፊት የነበሩ የሸቀጦች አማካይ ዋጋወችን ቢሮው እንደመዘገበ ጠቁመው፣ በዳያስፖራወች በስፋት መግባትና በበአላት መደራረብ ሊደረግ የሚችል የተጋነነ የዋጋ ጭማሪን ለመከላከል በቂ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል። ቢሮው ለሪፖርተር እንዳስታወቀው ከአርብ ታሃሳስ ሃያ ሁለት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ የጥምቀት በአል እስኪጠናቀቅ ድረስ፣ አድሱ ግብረ ሃይል የግብይት ቁጥጥር ያደርጋል። ከኦሮሚያ ክልልና ከአጎራባች አካባቢወች ከሃብረት ስራ ማሃበራትና ከአምራች ኢንዱስትሪወች ጋር ትስስር መፈጠሩንም አክለዋል። ከአንድ ወር በፊት በጥቂት ቦታወች የተጀመረው የሰንበት ግብይት፣ በሁሉም ክፍላተ ከተሞች በ ቦታወች እየተካሄደ መሆኑንም አስረድተዋል።
የአድስ አበባ ንግድ ቢሮ እስከ ጥምቀት በአል የገበያ ቁጥጥር የሚያደርግ ግብረ ሃይል አዋቀረ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል ከአምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል። የመስኖና ቆላማ አከባቢ ልማት ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሃመድና የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር ብርሃኑ ሌንጭሶ ጅግጅጋ ከተማ በመገኘት ለአራት መቶ ሶወች የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሂዷል። ከዚህ በተጨማሪም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ አስከፊ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የሚውል ከአምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል። በኢፍጣር መርሃ ግብሩ ላይ የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ የክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊወች፣ የሃገር ሽማግሌወች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። ድጋፉን የተረከቡት አቶ ሙስጠፌ በብዙ የክልሉ አካባቢወች ዝናብ እየዘነበ ቢሆንም አሁንም ከፍተኛ ድጋፍ የሚሹ ዜጎች ስላሉ፥ ገንዘቡን ለድርቁ ምላሽ ለመስጠት እንጠቀምበታለን ማለታቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ከአምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአስር ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ። የድርጅቱ የምግብ አስተዳደርና አስቸኳይ ጊዜ ፕሮግራም ዳይሬክተር መሃመድ ኡስማን ድጋፉ ከተለያዩ አካባቢወች ተፈናቅለው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የተደረገ ነው ብለዋል። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቦሙ ጁሉ የጋምቤላ ክልል መንግስት በተለያየ ጊዜ ለተፈናቀሉት ዜጎች ድጋፍ ማድረጉን አንስተው አሁንም ድጋፉን አጠናክረን እንቀጥላለን ነው ያሉት። በሌላ በኩል የደቡብ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል አምስት ነጥብ ሶስት ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የተረከቡት የሰሜን ሸዋ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አበባው መሰለ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል። ከሁለት ሽህ ኩንታል በላይ የሚሆነው ምግብ ነክ ድጋፍም ሲ አር ኤስ ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት የተገኘ መሆኑን ተናግረዋል አቶ መሃመድ። በተመሳሳይ የጋምቤላ ክልል አኝዋክ ብሄረሰብ ዞን ለተፈናቃይ ወገኖች አራት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ ነክ ድጋፍ አድርጓል። የአማራ ክልል መልሶ ማቋቋምና ልማት ድርጅት አመልድ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች አምስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል። በክልሉ በምክትል ርእሰ መስተዳደር ማእረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፥ እኛ ኢትዮጵያውያን በማንኛውም ችግር ውስጥ ሆነን ዜጎች ተቸግረው የማናይ ለችግረኞች የምንደርስ የምንደጋገፍና ህብረታችንን የምናሳይ ህዝቦች ነን ሲሉ ተናግረዋል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአስር ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የጉምሩክ ኮሚሽንና የፌደራል ፖሊስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝድ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አድርገዋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸው ድጋፉን አስረክበዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በጉዳቱ የተሰማቸውን ሃዘን በመግለጽ ድጋፉን አስረክበዋል። እንድሁም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የአራት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ ቁሳቁሶችና ምግብ ነክ ድጋፎችን አድርጓል። ድጋፉም ስምንት ነጥብ ስድስት ሚሊየን ብር በአይነት እንድሁም አምስት ነጥብ አራት ሚሊየን በጥሬ ገንዘብ መሆኑ ተብራርቷል። በቀጣይም የፖሊስ ህዝባዊ አገልግሎት እንዳለ ሆኖ የተጎዱ ወገኖችን በገንዘብም ሆነ በአይነት የመደገፉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መግለፃቸውን ከፌደራል ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የተለያዩ ተቋማት በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ድጋፍ አደረጉ
Create a short title for the given news content.
ኢሳት ድሲታህሳስ በዳቦ ዋጋ ላይ የተደረገ ጭማሪ በጎረቤት ሃገር ሱዳን ከፍተኛ ተቃውሞ ቀሰቀሰ። የዳቦ ዋጋ በእጥፍ መጨመሩን ተከትሎ ከተቀሰቀሰው አመጽ ጋር በተያያዘ እስካሁን ይፋ በሆኑ መረጃወች አንድ ሰው ሲገደል ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። የሱዳን መንግስት ስንደ ከውጭ ማስገባቱን በማቆሙና በዳቦ ላይ ይደርግ የነበረውን ድጎማ እንድሚያነሳ ባለፈው ወር ማስታወቁን ተከትሎ በተከሰተው የዳቦ ዋጋ መጨመር ተቃውሞ ወደ ደቡብ ምእራብ ሱዳን ኒያላና አልደማዚን ከተሞች ተሸጋግሯል። አልጀዚራ እንደዘገበው ትላንት እሁድ በምእራብ ዳርፉር ግዛት መድና ጌኒና የተጀመረው ተቃውሞ በከተማዋ ለአንድ ሰው ህይወት መጥፋት ምክንያት ሲሆን ሰወች ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። እንድሁም በዳቦ ዋጋ ላይ ይደረግ የነበረው ድጎማ መነሳቱን የተቹ ጋዜጦችም ከታተሙ በኋላ ስርጭታቸው ታግዷል። የሱዳን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ለመንግስታዊው ዜና አገልግሎት ሱና በሰጡት መግለጫ የተቃውሞ ሰልፉ ከዳቦ ዋጋ ጋር የተያያዘ አይደለም ሲሉ አስተባብለዋል። የሱዳን ፓውንድ ይሸጥ የነበረው ኪሎ ስንደ የሱዳን መንግስት ድጎማውን በማቋረጡ በሶስት እጥፍ በመጨመር ፓውንድ ወይንም የአሜሪካ ዶላር መግባቱ ለችግሩ መከሰትና ለቀውሱ መባባስ ምክንያት ሆኗል። አመጹን አስነስተዋል በሚል ሶስት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪወች ሲታሰሩ ጋዜጦች ተዘግተዋል። በዚህም ሳይወሰን የሃገሪቱ ርእሰ መድና የገባው ተቃውሞ በሃገሪቱ ከፍተኛ ውጥረት አስከትሏል። መንግስት በነዳጅ ላይ ያደርግ የነበረውን ድጎማ ማንሳቱን ተከትሎ እንደ አውሮፓውያኑ በ ተመሳሳይ ተቃውሞ መከሰቱም ተዘግቧል።
በጎረቤት ሃገር ሱዳን ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ
Create a short title for the given news content.
ያልተፈለገ እርግዝናን በተወሰነ መጠን መቀነስ ቢቻልም አመርቂ ለውጥ ማስመዝገብ የሚቻለው ወንዶችም የበኩላቸውን ሲወጡ መሆኑን በቤተሰብ ምጣኔና በስነ ተዋልዶ ጤና ላይ የሚሰራውና መቀመጫውን በሰሜን ካሮላይና ያደረገው ላለፉት አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ስነ ተዋልዶ ጤና ላይ ሲሰራ የቆየው አይፓስ ጥር ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት በሂልተን ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ። በአሜሪካ አገር ካሮላይና ግዛት በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አምስት አመተ ምህረት እንደተቋቋመ የሚነገርለት አይፓስ የሴቶችን ጾታዊና የተዋልዶ መብት ለማስከበር እንድሁም ጽንስ ከማስወረድ ጋር ተያይዘው የሚከሰቱ አደጋወችን መቀነስ ቀዳሚ አላማው ነው። በስነ ተዋልዶ ጤና ላይ የሚስተዋሉትን ችግሮች በተለያዩ መንገዶች ለመቅረፍ የሚሰራው ድርጅቱ ለባለድርሻ አካላት ስልጠናወች ከመስጠት ጀምሮ በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ አገር በቀል ተቋሞችን በገንዘብ ይረዳል። ድርጅቱ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይ፣ በደቡብና በአድስ አበባ በተወሰኑ አካባቢወች ላይ አጠቃላይ የስነ ተዋልዶ ጤና ላይ ያልተፈለገ እርግዝናን አስቀድሞ በመከላከል፣ የተለያዩ የወረደ መከላከያ መድሃኒቶችን በማቅረብ፣ ስለ ስነ ተዋልዶ ጤና የሚያስተምሩ መድረኮችን በመፍጠርና ያልተፈለገ እርግዝና ሲከሰት ጽንሱን ለማውረድ ሲሉ ህገወጥ ጽንስ አስወራጆች ጋር እንዳይሄዱ እገዛ ማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል። ጥቂት የማይባሉ ያልተፈለጉ እርግዝናወች በአስገድዶ መደፈር የሚፈጠሩ ናቸው፤ በማለት መሰል አጋጣሚወችም በባለትዳሮች መካከል ሲፈጠሩና የችግሩ መንስኤ ሲሆኑ እንደሚታይ በኢትዮጵያ የአይፓስ ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳባ ኪዳነማርያም ተናግረዋል። በአሁን ሰአት በተለያዩ የአለም አገሮች ቅርንጫፉን ከፍቶ በመስራት ላይ ሲሆን ከአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሶስት አመተ ምህረት ጀምሮ በኢትዮጵያ ቢሮውን ከፍቶ በመስራት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል። ያልተፈለገ እርግዝናን የመከላከል ሃላፊነት የሴቶች ብቻ አይደለም። በአስር አመታት ጊዜ ውስጥም ድጋፍ አድርጓል። በዚህም ከሶስት ሚሊዮን የሚበልጡ እናቶችን ለመድረስ ችለዋል።
በስነ ተዋልዶ ጤና የወንዶች ተሳትፎ እንድኖር ተጠየቀ
Provide a news headline based on the following text.
ታሃሳስ አስራ አራት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድና ቪዛ ሳይዙ ድንበር ተሻግረው ወደ ታንዛኒያ የሚገቡ የምስራቅ አፍሪካ ስደተኞች ቁጥር እያደር መጨሩንና ሁኔታው ከአገሪቱ አቅም በላይ መሆኑን የታንዛኒያው የአገር ውስጥ ሚንስቴር ቻርለስ ኪታዋንጋ አስታወቁ። አብዛሃኞቹ ስደተኞች የምስራቅ አፍሪካ ዜጎች ሲሆኑ የኢትዮጵያሶማሊያና ኤርትራ ዜጎች ቅድሚያውን ይወስዳሉ። የሰብአዊ መብት ተማጓቾች የታንዛኒያ መንግስት ለስደተኞች ሰብአዊ መብት ጥበቃ ጥንቃቄ እንድያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል። ታንዛኒያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሚሻገሩ ስደተኞች መሸጋገሪያ መዳረሻ ናት። በቅርቡ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ዳሬሰላም ውስጥ በህገወጥ መንገድ ሲገቡ መያዛቸውን ተከትሎ ሚኒስቴሩ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት ከ ሽህ በላይ ህገወጥ ስደተኞች በታንዛኒያ ካለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ በመግባታቸው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ባለ ሁለት አሃዝ እድገት እንዳስመዘገበች ገዥው መንግስት በመገኛኛ ብዙሃን ሌት ከቀን ቢለፍፍም ኢትዮጵያዊያን ግን የማትተካ ህይወታቸውን ለአደጋ እያጋለጡ መፍለሳቸውን አላቋረጡም።
ታንዛኒያ በህገወጥ ስደተኞች መጨናነቋን አሳወቀች
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ግንቦት ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢወችን ለመልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የሶስት መቶ ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በተለይም ድጋፉ የመሰረታዊ አገልግሎት አቅርቦትን ለማሻሸል እና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር መሰረተ ልማት ለመገንባት እና በግጭት የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚያስቀድም ነው ባንኩ ያመለከተው። ባንኩ የዛሬ ወር በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት የተጎዱ አካባቢወችን መልሶ ለመገንባት ለተዘጋጀ ፕሮጀክት የሚውል የሶስት መቶ ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማጽደቁ የሚታወስ ነው። የአለም ባንክ ለመልሶ ግንባታ ያደረገው ድጋፍ በጦርነቱ ከደረሰው ውድመት አንፃር ከፍተኛ ባይሆንም ለተጎዱ አካባቢወች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ግን ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የፌደራል መንግስት በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢወችን መልሶ ለመገንባት በተያያዘው አመት አምስት ቢሊየን ብር መመደቡን ያስታወሱት አቶ አህመድ ሽደ በቀጣይ በጀት አመት ደግሞ ሃያ ቢሊየን ብር መመደቡን ተናግረዋል። ድጋፉ በተመረጡ የግጭት ተጎጅ ወረዳወች የጤና፣ የትምህርትና የውሃ መሰረት ልማት መዘርጋት ብሎም ለጾታዊ ጥቃት የተጋለጡ ሴቶችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም እንደሚውልም ተመላክቷል። የድጋፍ ስምምነቱ በአማራ፣ አፋር፣ ትግራይ፣ ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በግጭት ለተጎዱ አካባቢወች ለመልሶ ግንባታና መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል ነው ተብሏል። በአጠቃላይ ድጋፉ ከአምስት ሚሊየን የሚበልጡ ሰወችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግም የባንኩ መረጃ ያመላክታል። ውጤታማ እና ፈጣን ምላሽ ለመስጠትም በማሰብ የገንዘብ ድጋፉ በፌደራል መንግስት፣ በክልል መንግስታት እና በአካባቢወቹ በሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በኩል እንደሚቀርብም ገልጿል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የገንዘብ ሚኒስቴር እና የአለም ባንክ የሶስት መቶ ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ
Provide a news headline based on the following text.
እራሱን ስላማዊ መንግስት የሚለው ቡድን አማጽያ፣ በኢራቅ ወታደሮችና በትብብር በሚገኙ የጎሳ ተዋጊወችን ላይ በምእራባዊቷ ሃድታል ከተማ ዛሬ ሰኞ ባካሄዱት ጥቃት ቢያንስ ገድለው ሌሎች በርካታ አቆሰሉ። ፍንዳታውን በመቃወም በብዙ ሽህ የሚቆጠሩ ሰልፈኞች በተገኙበት የባግዳድ ትይንተ ህዝብ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሰሙት ንግግር፣ እነዚህን የአገር አንድነት የሚያናጉ ያሏቸውን አጥቂወች እገቡበት ገብተው እንደሚይዟቸውና ለፍርድ እንደሚያቀርቧቸው ቃል ገብተዋል። ይህ በእንድህ እንዳለ፣ ዛሬ ሰኞ ማእከላዊ ኢራቅ ውልስ በሚገኙ ሁለት የ መስጊዶች ላይ የደረሰ ፍንዳታ፣ ሌላ የሃይማኖት ጦርነት እንዳያስነሳ ከፍተኛ ስኝጋት መፍጠሩ ተሰምቷል። አሶሽየትድ ፕረስ እንደዘገበው፣ የአጥፍቶ ጠፊወችና መንገድ ላይ የተጠመዱ ፈንጅወችን ጨምሮ በተካሄደው በዚህ ጥቃት ወደ ስላሳ የሚሆኑ ወታደሮች ቆስለዋል። እስካሁን ለጥቃቱ ሃፊነት የወሰደ ወገን አልተሰማም። የዜና ዘገባ አለን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የእስላማዊ መንግስት ቡድን አማጽያን በኢራቅ ወታደሮች ላይ ባካሄዱት ጥቃት ገድለው ሌሎች በርካታ አቆሰሉ
Provide a news headline based on the following text.
በአድስ አበባ በሁለት ሽህ ስምንት በጀት አመት ከሶስት መቶ ሃምሳ ሶስት ሚሊየን ብር በላይ ከደንብና መመሪያ ውጭ ለአበልና ደመወዝ መከፈሉ የከተማዋ ዋና ኦድተር አስታወቀ። ዋና ኦድተር ወይዘሮ ጽጌወይን ካሳ የመንግስት ተቋማት የሁለት ሽህ ስምንት በጀት አጠቃቀምን አስመልክቶ ለከተማዋ ምክር ቤት አባላት እንዳሉት፥ አዋጅና መመሪያ ሳይከተሉ በተፈጸመ ግዥ ከአንድ መቶ ሃምሳ አራት ሚሊየን ብር በላይ ወጭ መደረጉን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት የመድናዋ ምክር ቤት የካቲት ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት ባደረገው መደበኛ ጉባኤው የኦድት ግኝት ያለባቸው ተቋማት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የማስተከካያ እርምጃ ወስደው ለምክር ቤቱ እንድያሳውቁ ማሳሰቡ ይታወቃል። የከተማዋ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ዶክተር ታቦር ገብረመድህን የኦድት ግኝት ባለባቸው ተቋማት የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እንድወሰድ የፋይናንስ ግልጽነትና ተጠያቂነት ኮሚቴ ተቋቁሞ ስራወች እየተሰሩ ነው ብለዋል። የክትትል ማነስ፣ በወቅቱ ሂሳብ ያለማወራረድ፣ ተቋራጮች ለቅድመ ክፍያ ያስያዙትን የክፍያ ዋስትና በወቅቱ አለማደስና የተሰብሳቢ ሂሳብ በዝርዝር አለመመዝገብ የኦድት ግኝት እንድኖር ምክንያት መሆናቸውን ዋና ኦድተሯ ተናግረዋል። ለባለመብት ያልተከፈለውን ለመንግስት ፈሰስ ያለማድረግ፣ የመንግስት ግዥ ደንብና መመሪያ አክብሮ አለመስራትና በመመሪያ ከተፈቀደው የውሎ አበል በላይ ክፍያ መፈጸም ለበጀቱ ብክነት ተጨማሪ ምክንያቶች ናቸው ተብሏል። እስካሁን ኦድት ከተደረጉ ተቋማት በወቅቱ ያልተሰበሰበ ከአምስት መቶ ሚሊየን ብር በላይ፣ በወቅቱ ያልተወራረድ ሂሳብ ከሁለት መቶ ሚሊየን ብር በላይ ፣ ለማን እንደተከፈለ የማይታወቅ ከሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ሚሊየን ብር በላይ ተገኝቷል ብለዋል በሪፖርታቸው። ዋና ኦድተሯ ተቋማቱ ላይ ከፌደራል ጸረ ሙስና ኮሚሽንና ከፖሊስ ጋር በመቀናጀት ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል። ይሁንና ተቋማቱ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እንድወስዱ ማሳሰቢያ ቢሰጣቸውም እስካሁን እርምጃ አለመውሰዳቸው ተረጋግጧል። ከሁለት ሽህ ሶስት እስከ ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት የኦድት ውዝፍ ግኝት ያለባቸው ተቋማት ምላሽ እንድሰጡ ይደረጋል፤ በሂደትም እርምጃ ይወሰዳል ነው ያሉት ኢዜአ።
በአድስ አበባ ከሶስት መቶ ሃምሳ ሶስት ሚሊየን ብር በላይ ከደንብና መመሪያ ውጭ ለአበልና ደመወዝ ተከፍሏል
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት የካቲት የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከአለም አቀፍ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አባልነት ለመውጣት ያስተላለፈውን ውሳኔ የሃገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ረቡእ ውድቅ አደረገው። የደቡብ አፍሪካ መንግስት መቀመጫውን ዘሄግ ዘኔዘርላንድስ ያደረገው ፍርድ ቤቱ ፍትሃዊ የሆነ አካሄድ በአህጉሪቷ ላይ አይከተልም በማለት ከፍርድ ቤቱ አባልነት ለመሰናበት ከወራት በፊት ውሳኔን አስተላልፎ እንደነበር ይታወሳል። የደቡብ አፍሪካ የተቃዋሚ ፓርቲወች መንግስት ጉዳዩን ለፓርላማ ሲያቀርብ ውሳኔ መድረሱ ህገወጥ ነው በማለት በአቤቱታቸው አቅርበው የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ይህንኑ ሃሳብ በመደገፍ ሃገሪቱ ከፍርድ ቤቱ አባልነት እንድትወጣ ብይንን ሰጥቷል። የሃገሪቱ ፍርድ ቤት ያስተላለፈው ውሳኔ ለፕሬዚደንት ጃኮብ ዙማ መንግስት ፈታኝ እንደሚሆን የተነገረ ሲሆን ብይኑ ተመሳሳይ እርምጃ ለመውሰድ ፍላጎት ላላቸው የአፍሪካ ሃገራት መልእክት ያስተላለፉ እንደሆነም የፖለቲካ ተንታኞች በመግለጽ ላይ ናቸው። ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው ፍርድ ቤትም የደቡብ አፍሪካ መንግስት ለአመታት በአባልነት ከቆየበት የአለም አቀፍ የጦር ፍርድ ቤት ለመሰናበት የወሰነው እርምጃ ህገመንግስታዊ ድጋፍ የሌለውና ተገቢ አለመሆኑን በውሳኔው አሰምቷል። የደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን ተከትሎ የሃገሪቱ የፍትህ ሚኒስትር የሆኑት ማይከል ማሱታ መንግስት በውሳኔው ላይ ይግባኝ ለመጠየቅ አማራጮችን እንደሚያይ ለሮይተርስ ገልጿል። ይሁንና የሃገሪቱ የተቃዋሚ ፓርቲወችና የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች መንግስት የወሰደው እርምጃ ከተጠያቂነት ለማምለጥ የተደረገ ነው በማለት ጉዳዩን ወደ ህግ ወስደው እንደነበር ቢቢሲ ዘግቧል። አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በበኩላቸው የአፍሪካ መሪወች ከፍርድ ቤቱ በጅምላ ለመሰናበት የያዙት እቅድ በስልጣን ዘመናቸው ለፈጸሟቸው ኢሰብአዊ ድርጊቶች ተጠያቂ ላለመሆን ሲሉ እርምጃውን ሲቃወሞ ቆይተዋል። ባለፈው ወር በአድስ አበባ ከተማ አመታዊ ጉባኤያቸውን አካሄደው የነበሩ የአፍሪካ መሪወች አካባቢ የሚሆኑ የአህጉሪቱ አባል ሃገራት ከፍርድ ቤቱ እንድሰናበቱ ውሳኔ አስተላልፈው እንደነበር የሚታወስ ነው። ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የአፍርካ አባል ሃገራት ከፍርድ ቤቱ እንድሰናበቱ የማግባባት ዘመቻን ሲያካሄዱ መቆየታቸው ይታወቃል።
የደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት መንግስት ከአለምአቀፍ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አባነት ለመውጣት ያሳለፈውን ውሳኔ ውድቅ አደረገ
Write a brief headline summarizing the article below.
ጥቅምት ፲፪ አስራ ሁለት ቀን ፳፻፯ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በቅዱስ ላሊበላ ገዳም የሰው ሃይል አስተዳደር የሆኑት ቀኝ ጌታ በላይ አናውጥ ከልዩ ልዩ አካባቢ ለመጡ ጋዜጠኞችና ጎብኝወች እንደ ገለጹት ገዳሙ በዝናብና ጸሃይ እየደረሰበት ያለው ጉዳት ቅርሶቹን በአስከፊ ደረጃ እያፈረሳቸው መሆኑን ገልጸዋል። በተለይ ከአብያተ ክርስቲያናቱ መካከል ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል በስፋት የመሰነጣጠቅ እና ዝናብ የውስጡን ግድግዳ በመፈረካከስ አደጋ ቢያደርስበትም ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ላይም መጠናቸው የማይተናነሱ ጉዳቶች እንዳሉባቸው ቀኝ ጌታ በላይ ተናግረዋል። የቅዱስ ላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪ መምህር አባ ወልደትንሳኤ አባተ በበኩላቸው ለአለም ድንቅ የሆኑት የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ለረዥም ጊዜ በዝናብና በጸሃይ የመሰንጠቅ አደጋ ቢከሰትባቸውም የጥገና ስራ ስላልተሰራላቸው ህልውናቸው አደጋ ውስጥ እንደገባ ይናገራሉ። ከዚህ ባሻገር መጠለያ የተሰራላቸውም ቢሆኑ ከፍተኛ የመሰንጠቅ አደጋው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፋ እንደሚገኝ በቤተ አማኑኤል ላይ የደረሰውን እንደ ማስረጃ ያቀርባሉ። ቅርሶቹን ከጸሃይና ዝናብ ይከላከላል ተብሎ ከለጋሽ ሃገሮች በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተሰራው መጠለያም ምሰሶወች ብረት የተተከሉት በቤተ መቅደሶቹ ላይ በመሆኑና የብረቱም ክብደት ከፍተኛ መሆን ስጋቱን ከፍ እንዳደረገባቸው የቤተ ክርስቲያኗ አባቶች ተናገረዋል። በጊዜ ብዛት የምሰሶወቹ ብሎኖች ቢላሉ ሌላ አደጋ ሊያስከትሉ ስለሚችሉ ፈጥኖ እየተከታተሉ ጥገና ማድረግ ያስፈልጋል የሚል አስተያት ሰጥተዋል። መጠለያ የተሰራላቸው አብያተ ክርስቲያናት በተወሰነ ደረጃ ከዝናብና ከጸሃይ መጠበቅ እንደቻሉ ቢያምኑም አንዳንድ የመጠለያ ምሶሶወች የቆሙበት ቦታ ቤተ ክርስቲያን ወይም የውስጥ ለውስጥ መንገድ ስላሉበት ተግባራዊ ሲሆን የድዛይን ስህተት ተፈጽሟል ብለው ያምናሉ። ከዚህ ጋር በተያያዘም መጠለያወቹ በየአምስት አመታት ጥገና ይደረግላቸዋል ቢባልም ከስድስት አመት በላይ ሳይጠገኑ መቆየታቸው ሌላው አሳሳቢ ችግር መሆኑን ተናግረዋል። ጉዳዩን ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣናት በተደጋጋሚ የጥገና ጥያቄ ደብዳቤ ቢላክም ወደ ጥገና መግባት ባለመቻሉ ችግሩ እየተስፋፋ መጥቷል ብለዋል። ለኪነ ህንፃው ማደሻ የተገኝውን ገንዘብ ለጥናት ድዛይን በሚል ሰበብ እየባከነ ነው በማለት የቤተክርስቲያኒቱ አመራሮች ያማርራሉ።
በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት ላይ እተከሰተ ያለው ጉዳት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቤተ ክርስቲያኗ አመራሮች አስታወቁ።
Create a short title for the given news content.
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመድ ስር አይፒሲሲ ተብሎ የሚጠራውን የአለም አቀፍ የተመራማሪወች ተቋም በምክትል ሊቀመንበርነት ለመምራት፣ የኢትዮጵያ መንግስት ለመጀመርያ ጊዜ የራሱን እጩ ማቅረቡ ታወቀ። በመጭው ጥቅምት ወር በክሮሽያ በሚካሄደው ምርጫ የሚያሸንፉ ከሆነ ዶክተር ድሪባ በተቋሙ ስር ወርኪንግ ግሩፕ አንድ የሚባለውንና በሽወች የሚቆጠሩ ተመራማሪወች ያቀፈውን ቡድን ይመራሉ ተብሏል። በእጩነት የቀረቡት የአርባ ስምንት አመቱ ዶክተር ድሪባ የዶክትሬት ድግሪያቸውን ኖርዌይ ከሚገኘው በርገን ዩኒቨርሲቲ በአየር ትንበያ ሳይንስ ያገኙ ሲሆን፣ ካለፉት ሶስት አመታት ጀምሮ በአይፒሲሲ የኢትዮጵያ ወኪል በመሆን በማገልገል ላይ ይገኛሉ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአለም አቀፉ ሚቲወሮሎጅ ኤጀንሲ በጥምረት የተቋቋመና በሽወች የሚቆጠሩ ሳይንቲስቶችን ምርምር በመገምገም፣ ለመንግስታት ሪፖርት እንድያቀርብ ታስቦ የተመሰረተው በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሁለት አመተ ምህረት ነው። ይኼንኑ ቡድን ላለፉት ሰባት አመታት ሲመሩት የነበሩት ስዊዘርላንዳዊው የአካባቢ ፊዚክስ ሳይንቲስቱ ፕሮፌሰር ቶማስ ስቶከር ናቸው። እጩው የትንበያ ባለሙያ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ምስራቅ አፍሪካንም በመወከል ለውድድሩ ቢመረጡም፣ ከሰባት የአፍሪካ አገሮች እጩወች ፉክክር እንደሚኖርባቸው ለሪፖርተር ገልጸዋል። አይፒሲሲ ከአንድ መቶ ዘጠና ስድስት አገሮች በላይ አባል የሆኑበት ተቋም ነው። ድርጅቱ በአየር ለውጥና በሚያስከትላቸው ጉዳቶች፣ በሳይንሳዊ መንገድ የተሰሩ የጥናት ግኝቶችንና ለሚቀጥሉት አንድ መቶ አመታት የሚስተዋለውን የአየር ንብረት ለውጥን በመተንበይ፣ ለተመድ አባል አገሮች መሪወችና ፖለቲከኞች አጋዥ የሆኑ የፖሊሲ ቀረፃና ውሳኔ የሚያገለግሉ የመረጃ ግብአቶችን ያቀርባል። አይፒሲሲ ከዋናው ሊቀመንበር ስር ሶስት ምክትል ሊቃነ መናብርት አሉት። በአይፒሲሲ አባል አገሮችም በመዞር የምረጡኝ ዘመቻ የጀመሩት ፕሮፌሰር ስቶከር፣ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ከመንግስት ባለስልጣናት ጋርም ተወያይተው ነበር።
ኢትዮጵያ በተመድ ስር ለሚገኘው የአየር ለውጥ ተመራማሪወች ተቋም ለአመራርነት እጯን አቀረበች
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ጳጉሜን ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአብሮነት ቀን በአድስ አበባ ከተማ ደረጃ በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል። የአብሮነት ቀን ሲታሰብ እኔ ለወገኔ የሚል ሃሳብ ወደ ተግባር ለመቀየር ምክትል ከንቲባዋ በጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚኖሩ እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍል ለባአል የሚሆኑ የማእድ ማጋራት ስጦታወችን አበርክተዋል። ቀኑ እኔ ለወገኔ በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፥ በዚህም ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ጽዮን የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪወች ጋር የማስ ስፖርት የአካል እንቅስቃሴ በማድረግ ተጀምሯል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት፥ ዛሬ የአብሮነት ቀን ነው፤ ስለዚህም በአብሮነት ቀን በአንድነት የምንሰራው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በከተማችን ለምናደርገው የጋራ የልማትና የእድገት ጉዞ ጋር መያያዝንና መቀራረብን በመፍጠር መደላደልን የምንፈጥርበት ነው ብለዋል። በተያያዘ ዜና በአድስ አበባ ከተማ ሰባት መቶ ሽህ ደቦወችን በነፃ ለማከፋፈል ቃል የገባው ሸገር ዳቦ ዛሬ ጠዋት ላይ ከአራት መቶ ሽህ በላይ ዳቦን ለሁሉም ክፍለ ከተማ ያከፋፈለ ሲሆን፥ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ተገኝተው ይህንን መርሃ ግብር አስጀምረዋል። ቀኑ በተለያዩ መርሃ ግብሮች የሚቀጥል ሲሆን፥ በየካና እና በቦሌ ክፍለ ከተሞች መሰል የማእድ ማጋራት መርሃ ገብሮች በምክትል ከንቲባዋ ይተገበራሉ ተብሎ ይጠበቃል። በዚህም የከተማዋ ነዋሪወች በመያያዝና አብሮ በመስራትን አድሱን አመት በተስፋ እና በደስታ እንድቀበሉ መልእክት አስተላልፈዋል። በተመሳሳይ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለበአል ስጦታ አራት መቶ በጎችን በየካ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ነዋሪወች አበርክቷል። የበአል ስጦታው ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያስረከቡ ሲሆን የከተማዋ ነዋሪወች በአብሮነት በመቀራረብና በመተሳሰብ አድሱን አመት ልቀበሉ ይገባል ብለዋል። በፍሬህይወት ሰፊው የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
የአብሮነት ቀን በአድስ አበባ ከተማ ደረጃ እየተከበረ ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ የካቲት አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል እየቀረበ ያለው ስልሳ ስምንት ሽህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት የመሰረተ ልማቶች መሟላትና የገበያ እድል መኖር ከውጭ ባለሃብቶች በተጨማሪ የሃገር ውስጥ ባለሃብቱም ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረገ እንደሚገኝ ተነግሯል። ውይይቱን ያስጀመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ባለፋት አመታት የገቢ ምርትን የሚተኩ በርካታ አምራች ኢንዱስትሪወችን ማፍራት መቻሉን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በዘርፉ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት በተሰራው ስራ ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን እና የሃይል አቅርቦትን ለማሻሻል በተሰራው ስራም አቅርቦቱን ሃያ ስድስት በመቶ ማድረስ መቻሉን ነው የገለጹት። ከውጭ ሃገራት ከመጡ ባለሃብቶች መካከልም ስልሳ በመቶ የሚሆኑት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራታቸውንም ጠቁመዋል። የኤሌክትሪክ ኬብሎችን እና ትራንስፎርመሮችን በበቂ ሁኔታ በማምረት በሃገር ውስጥ የመተካት ስራው ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባልም ብለዋል። ባለፈው አመት አራት ነጥብ ስድስት በመቶ እድገት ያስመዘገበው የማምረቻው ዘርፍ በዚህ አመት ደግሞ በአስር ነጥብ ስድስት በመቶ ያድጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። አጠቃላይ አምራች ኢንዱስትሪው የሚያስፈልገው የሃይል አቅርቦት ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ኪሎ ዋት ሲሆን አሁን የቀረበው ግን ስልሳ ስምንት ሽህ ኪሎ ዋት ነው ብለዋል አቶ መላኩ አለበል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘላቂነት ከሃይል አቅርቦት ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እያደረገ ነው። በመሳፍንት እያዩ እና በዘመን በየነ።
ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል እየቀረበ ያለው ስልሳ ስምንት ሽህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑ ተገለጸ
Generate a news headline for the following article.
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አንበሳ አውቶብሳ ድርጅት በድጋሚ ወደ አድስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንድመለስ በሁለት ሽህ ሶስት አመተ ምህረት ቢወስንም ተግባራዊ ሳይሆን ቆይቶ፣ የምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ኢንጅነር ካቢኔ ድርጅቱ ደንብና መመርያ ወጥቶለት በቀጥታ ተጠሪነቱ ለከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ እንድሆን ወሰነ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በወሰነው ውሳኔ መሰረት ወደ አድስ አበባ እንድመለስ፣ ከዚህ በተጨማሪ በስሩ ሲተዳደር የቆየው የጅማ ከተማ አንበሳ አውቶብስ ድርጅትም ራሱን ችሎ እንድደራጅ ተወስኖ ነበር። ምክትል ከንቲባ ታከለ ስልጣን ከተረከቡ በኋላ በወሰዷቸው የተለያዩ የሪፎርም ስራወች ወደ ፌደራል ሄደው የነበሩ መስሪያ ቤቶችንና አሰራሮችን ለመመለስ በወሰዱት እርምጃ፣ በተለያዩ ችግሮች ተተብትቦ የሚገኘው አንበሳ አውቶብስ ድርጅት እንድመለስ ተደርጓል። የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦድተር መስሪያ ቤት ባቀረበው የሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ግማሽ አመት የኦድት ግኝት ሪፖርት፣ አንበሳ አውቶብስ ድርጅት ከባድ ችግር ውስጥ ነው። የችግሩ ዋና ማሳያ በተለይ ከጅማ ከተማ ሰርቦ፣ ሰቃ፣ ደዶና የቡ ከተሞች ድረስ የሚደረጉ የአውቶብስ ጉዞወች የተቆራረጡ በመሆናቸው ቅሬታ እየቀረበ ነው። ካቢኔው አካሂዶ በነበረው ውይይት የድርጅቱ ተጠሪነት በቀጥታ ለትራንስፖርትና መንገዶች ቢሮ እንድሆን ሃሳብ ቢቀርብም፣ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አንበሳ አውቶብስ ድርጅት ተጠሪነቱ ለከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ እንድሆን በመደንገጉ ሃሳቡ ተቀባይነት አላገኘም። ነገር ግን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሁለቱ ተቋማት እንድለያዩ በመወሰኑ፣ የጅማ ቅርንጫፍ በድጎማ እጦት ከመስመር እየወጣ ነው። በታሃሳስ ሁለት ሽህ አምስት አመተ ምህረት ከግብጽ የተገዙ የዳፍ አውቶብስ ሞተሮች ለሃምሳ አውቶብሶች የተገጠሙ ቢሆንም፣ ከእነዚህ ውስጥ ለሃያ አንድ ዳፍ አወቶብሶች ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ብር ወጭ ተደርጎ የተገጠሙ ሞተሮች ስድስት ወራት ሳያገለግሉ ተበላሽተዋል። አድሱ ካቢኔ ግን የአንበሳ አውቶብስ ድርጅት ወደ አድስ አበባ ከተማ እንድመለስ ውሳኔ አስተላልፏል። ከሃያ ዘጠኝ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው የአውቶብስ መለዋወጫ እቃወች፣ ከ አመት በላይ አገልግሎት ላይ ሳይውሉ ወይም ሳይወገዱ ተገኝተዋል የሚሉት ተጠቃሾች የኦድት ግኝቶች ናቸው።
የአድስ አበባ ከተማ አስተደደር ወደ ፌደራል መንግስት ተዘዋውረው የነበሩ መስሪያ ቤቶቹን መሰብሰብ ጀመረ
Summarize the following news article into a concise headline.
ከሃያ አምስት አመታት በፊት በሯንዳ ለተከሰተው የዘር ጭፍጨፋ ፈረንሳይ እጅግ ከፍተኛ ተጠያቂነት አለባት ሲል በፈረንሳይ የታሪክ ምሁራን የተዘጋጀ አንድ ሪፖርት አመለከተ። ሪፖርቱ የያኔው የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሚትራን ሯንዳን በተመለከተ ያራምዱት የነበረው ፖሊሲ የከሸፈ ነበር ይላል። ሁለት ሽህ ላይ የያኔው ፕሬዘዳንት ፍራሷ ሆላንድን ሯንዳና በተመለከተ የተሰበሰቡ መረጃወች ለህዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ተናግረው ነበር። እአአ ግንቦት ስድስት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሃቢያሪማና እና የብሩንድውን ሲፒሪን ናታኒያሚራን የያዘ አውሮፕላን ተመቶ መውደቁን ተከትሎ ነበር የዘር ጭፍጨፋው የተቀሰቀሰው። ፈረንሳይ ሯንዳን ይመሩ ከነበሩት ሁቱወች ጋር ስለነበራት ግንኙነት ለአመታት ምንም ነገር በግልጽ ባይነገርም፤ አሁን ሪፖርቱ ለህዝብ ይፋ አድርጓል። ሆኖም ግን አንድ አጥኝ ሰነዶቹን ከመረመሩ በኋላ የፈረንሳይ የህገ መንግስት ካውንስል መረጃው በምስጢር እንድያዝ ውሳኔ አሳልፏል። የሯንዳ መንግስት በቱትሲወች ላይ በተፈጸመው የዘር ጭፍጨፋ የፈረንሳይ ሚና ምን እንደነበር የጋራ ስምምነት ላይ ለመድረስ ሪፓርቱ አንድ እርምጃ ነው ሲል ገልጿል። የያኔው የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ሁቱ ከነበሩት ፕሬዘዳንት ዡቬናል ሃቢያሪማና ጋር ቅርብ ግንኙነት እንደነበራቸው መዛግብት ያሳያሉ። እአአ በሰኔ ሃያ ሁለት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት የተባበሩት መንግስታት የፈረንሳይ ሃይልን በሯንዳ ደቡብ ምእራብ ግዛት አሰማርቶ ነበር። የሯንዳ መንግስት እንዳለው፤ ከፈረንሳይ የታሪክ ምሁራን ሪፖርት ጋር አብሮ የሚሄድ ሪፖርት በቅርቡ ይፋ ያደርጋል።
ፈረንሳይ የሯንዳን የዘር ጭፍጨፋ እንዳላየ ማለፏን ሪፓርት ጠቆመ
Write a brief headline summarizing the article below.
ስድስት መቶ ስልሳ ሁለት ትናንት ምሽት በፍልውሃ አካባቢ የተፈጠረው ምንድን ነው ትናንት ማምሻውን በአድስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት ህይወታቸው ማለፉንና አራትቱ መቁሰላቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮምንኬሽን ገልጿል። በተጀመረውም ብሽሽቅ አንደኛው አባል ሁለት ጓደኞቹን በእጁ በያዘው መሳሪያ ተኩሶ መግደሉን የፌደራል ፖሊስ ተናግሯል። በተጠናቀቀው አመት በማእከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በጥበቃ ላይ የነበሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት በባልደረባቸው መገደላቸው ይታወሳል። የፌደራል ፖሊስ አባላቱ ፍልውሃ አካባቢ ምን ያደርጉ እንደነበር የተጠየቀው ፖሊስ ኮሚሽኑ የኮሚንኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ጀላን አባሎቹ በአካባቢው የሚኖሩበት ቦታ አለ በጥበቃም የተሰየሙ ነበሩ የሚል መልስ መስጠታቸውን ሸገር ዘግቧል። ህይወት ያጠፋው አባልም እንደቆሰለ እና ጉዳዩ በምርመራ እንደሆነ ታውቋል። ምክንያቱ ደግሞ የአንድ የፌደራል ፖሊስ አባል ቀልድ መሳይ ብሽሽቅ መጀመሩንና ነገሩ በዛው ተካሮ ለህይወት መጥፋትና ለአካል ጉዳት አብቅቷቸዋል። ምንጭ ሸገር ራድዮ ስድስት መቶ ስልሳ ሁለት።
ከሁለት ቀበእርስ በርስ በመበሻሸቅ የተጀመረው የፌደራል ፖሊሶች ጉዳይ ለሁለት የፖሊስ አባላቶች ሞትና ለአራት አባላቱ መቁሰል ምክንያት ሆነናት በኋላ ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ይወስናል
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ጥር አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ዘላቂ ድል ለማረጋገጥ በጀግንነት ተዋግቶ ህይወትን ገብሮ ማሸነፍ ብቻ ሳይሆን ከእኔ ይቅር ብሎ ለተሸናፊ ይቅርታን መስጠት የአባቶቻችን ታሪክ መሆኑን ማስታወስ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ገለጹ። አሁንም ህወሃት አላረፈም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰባተኛ ስህተቱ መስመር ስቶ ሳይሄድ መማር የሚችልበት እድል መፍጠር የራሱ ቢሆንም እንኳ እንደባላንጣ አትንኩን እረፉ ለማለት እወዳለሁ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ የነካካችሁን እንደሆነ በተለመደው መንገድ የከፋ ቅጣት ይደርስባችኋል ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአሸነፈ ሽልማትን ለተሸነፈ ደግሞ ምህረትን ማድረግ ከአባቶቻችን የተማርነው ነው ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህወሃት ስህተት የምንማራቸው ብለው ከገለጿቸው ሃሳቦች በመጀመሪያ ደረጃ፥ ቡድኑ ከፋፋይ ሃሳብ፣ ጥላቻ እና ሌብነት ለከፍተኛ ሽንፈት ያበቁት መሆናቸው እንድሁም ለውጡ እንደመጣ በተደጋጋሚ የይቅርታ በር ቢከፈትለትም በእድሉ ተጠቅሞ የለውጡን ጉዞ መቀላቀል አለመቻሉን አንስተዋል። ጠላቶቻችን ቢያሸንፉ ኖሮ የምህረት ልብ አይኖራቸውም ነበር ብለውም፥ ምህረት ለመስጠት ሳይሆን ምህርት ለመቀበል እድል አናገኝም ነበር ነው ያሉት። ስላሸፍን መበቀል እየቻልን ይቅር ያልነው እናንተን ብለን ሳይሆን ከእናት ጀርባ ያለውን ህዝብ ብለን ነውም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ። ይቅር ያልነው መበቀል እና ማሰር እየቻልን ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የጠላቶቻችን ባህሪ እና ባህል እኛን እንድወርሰን አንፈልግም ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ለኢትዮጵያ የሚበጅ እና ዘላቂ ጥቅምን የሚያግዝ በአውደ ውጊያ ያገኘነውን ድል በሰላሙ መድረክም እንድደገም የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል። የሰሜን እዝ ላይ የፈጸመው ጥቃት ህዝቡ እንድቆጣና በአንድ መንፈስ እንድዘምት እርጎታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ህወሃት ጉዞው ቁልቁለት ሆነልኝ ብሎ ወደ አማራ እና አፋር ክልሎች መጓዙ ስህተቶቹ ነበሩ ብለዋል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የተወሰኑ ሰወች ክስ መቋረጥ በአውደ ውጊያ ያገኘነው ድል በሰላሙ መድረክም እንድደገም የሚያግዝ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ዶክተር በሶስትኛው ቻይና አፍሪካ የንግድ እና ኢኮኖሚ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው። ግርማ አመንቴ ዶክተር በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በምግብ ምርት እና በንግድ ልውውጥ ሂደት የሚጠበቅባትን መስፈርት ለማሟላት ጥረት እያደረገች ነው ብለዋል። በቻይና ሁናን እየተካሄደ በሚገኘው ኤክስፖ ላይ የሃምሳ ሶስት አፍሪካ ሃገራት ተወካዮች እና የበርካታ አለም አቀፍ ኩባንያወች አመራሮች ተገኝተዋል። በተመሳሳይ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው በቻይና ቻንግሻ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ቻይና ዩንግጆ የደረቅ ወደብ ኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ኮንፍረንስ ላይ ተሳትፈዋል። የቻይና እና የአፍሪካ ሃገራት ትብብር ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የተናገሩት ሚኒስትሩ በቀጣይ የጋራ ተጠቃሚነትን ባስጠበቀ መልኩ ማጠናከር ይገባል ብለዋል። በመድረኩም አምባሳደሩ በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ አስመልክተው ገለፃ ማድረጋቸውን ከቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያ በሶስትኛው የቻይና አፍሪካ የንግድ እና ኢኮኖሚ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
አራት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ኤርሚያስ ለገሰ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአለም ባንክ ሪፓርት ብዙ የሚነግረን ቁምነገሮች አሉ። አለም ባንክ አፋን ሞልቶ የአድሎው ምንጭ ጐሰኝነት የወለደው አትበል እንጅ መብራቱና መንገዱ በልዩ ትኩረት የት እየተሰራ እንደሆነ በማያሻማ መንገድ አመላክቷል። አቶ በረከት አለም የሰጠነውን ስለሚቀበል ጨማምራችሁ ከመስጠት አትቆጠቡ የሚለው ይሄንን ስለሚያውቅ ነው። በነገራችን ላይ የአለም ባንክ ሰወች ተጨማሪ ፈንድ ለማግኘትና ለግላቸው ጥቅም ሲሉ እድገት መጥቷል ማለታቸው የሚጠበቅ ነው። የአለም ባንክ እስከ ጐጥ የዘለቀ መዋቅር ስለሌለው የኢትዮጵያ መንግስት የሚያቀርብለትን የእድገት አሃዝ መቀበል ይጀምራል። የፈረንጁ ምክር የማይሆን ነገር ለሚስትህ አትንገር ቢሆንም ከምክሩ ባሻገር ያለውን እውነታ አሻግሮ ማየት የሚቻል ይመስለኛል። ኩሸት አንድ ዳታ ማጣጣም በህውሃት ኢህአደግ ውስጥ ዳታ ማጣጣም ልምድ የተወሰደው ከአለም ባንክ ነው። በዚህ ምክንያት አለም ባንክ እስከ አስር የሚጠጉ ሰራተኞቹን ወደ መድናችን አድስአባ በመላክ በቁጥሮቹ ላይ ይደራደራል። አብዛኛውን ጊዜ አለም ባንክ ከአምስት እስከ ስምንት እድገት ይገልጣል። ማየታችንን ካልከለከሉን በስተቀር አራት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ።
የአለም ባንክ እውነትና ኩሸት ኤርሚያስ ለገሰ
Provide a news headline based on the following text.
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አደረጃጀትን በማፍረስ እንደ አድስ ለማቋቋም የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ለምክር ቤቱ የቀረበው ይሃው ረቂቅ አዋጅ እንደሚያመለክተው የድርጅቱን አስተዳደራዊና የአሰራር ነፃነት በማረጋገጥ ስራውን በአግባቡ እንድያከናውን ለማድረግ ታስቦ በ አመተ ምህረት ተጠሪነቱን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንድሆን በማድረግ ተቋቁሟል። ይህም ተቋሙ ተጠሪነቱ ለአስፈፃማው አካል በነበረበት ወቅት የገጠሙትን ዋና ዋና ችግሮች እንደሚቀርፍና ተቋሙን ለማሳደግ የተሻለ እድል እንደሚፈጥር የታመነበት መሆኑ በረቂቅ አዋጁ ላይ ተገልጿል። ይህንን ሁኔታ ለማሻሻልና ተቋሙን በተሻለ ደረጃ በአድስ መንገድ ለማደራጀት ታስቦ በአዋጅ ቁጥር በቅርቡ ድርጅቱ ተጠሪነቱ በቀጥታ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንድሆን ተደርጓል። ድርጅቱ አብዛኛውን ወጭወቹን በራሱ መሸፈን እስከሚችል ድረስ በዋናነት በበጀት የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤት ሆኖ እንድቀጥል እንደሚደረግ የሚጠቁመው አዋጁ መንግስት በጀት ከመመደብ ባለፈ ተገቢ የስራ ድጋፍና ቁጥጥር እንድያደርግ ያስችለዋልም ተብሏል። ይህን የማሻሻያ ስራም በ አመተ ምህረት በአዋጅ ፈርሶ በመምሪያ ደረጃ እንድደራጅ እስከተደረገበት ጊዜ ድረስ ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል። ይህ ሁኔታም ለድርጅቱ የተሻለ አስተዳደራዊ ነፃነት ስለሰጠው የአሰራር ስርአቱን ለማዘመንና የባለሙያወቹን ሙያዊ ክህሎት ለማሳደግ እንድችል አድርጐት ነበር። ኢዜአ በመምሪያ ደረጃ እንድደራጅ ከተደረገ በኋላ የጀመራቸው ፕሮግራሞች እንድቋረጡና የገነባው ሙያዊ ስምን እንድያጣ አድርጐታል። ኢዜአን እንደገና እንድቋቋም ማድረጉ በየጊዜው የሚለዋወጠውን የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ታሳቢ ባደረገ መልኩ በየጊዜው አሰራሩንና አደረጃጀቱን እንድያሻሽልና የሰው ሃይሉንና የቴክኖሎጅ አቅሙን እንድያዳብር እድል እንደሚሰጠው ተገልጿል።
የኢዜአን አደረጃጀት በማፍረስ እንደ አድስ የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ ለምክር ቤት ቀረበ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ጳጉሜን ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሃሰተኛ ገንዘብ በማተም ወንጀሎች ላይ የተሰማሩ አራት ተጠርጣሪወች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአድስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። በተደረገ ተጨማሪ ምርመራም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማተማ አጃምባ የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ በህትመት ሂደት ያለ በርካታ ሃሰተኛ ብር መያዙ ተጠቁሟል። በተመሳሳይ በአድስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ፊጋ ተብሎ ከሚጠራበት አካባቢ ሃሰተኛ ብርና የውጭ ሃገር የገንዘብ ኖቶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪወች በቁጥጥር ስር ውለዋል። የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማተማ ፖሊስ መምሪያ ባደረገው ክትትል በህገ ወጥ መንገድ ሊዟዟር የነበረ ከአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊየን ብር በላይ መያዙ ተገልጿል። ተጠርጣሪወቹ ሊያዙ የቻሉት የግለሰብ መኖሪያ ቤት በመከራየት ሃሰተኛ የገንዘብ ኖት እንደሚያዘጋጁ የአካባቢ ነዋሪወች ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ የሃገር መከላከያ ፣ የፌደራል ፖሊስ እና የክፍለ ከተማው ሰላምና ጸጥታ በጋራ በተሰራ ስራ ነው። የጸጥታ አካላቱ ሶስት ተጠርጣሪወችን በመያዝ በጋራ ባደረጉት ክትትል ሌሎች ሶስት አባሪወቻቸውን በአጠቃላይ ስድስት የውጭ ሃገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪወች ይዘዋል። በዚህም በተጠርጣወቹ የተዘጋጀ ሽህ ሃሰተኛ የሁለት መቶ የብር ኖት እና ሁለት መቶ ሃምሳ ሽህ የተዘጋጀ ሃሰተኛ የአሜሪካ ዶላር እንድሁም ከሁለትሚሊየን በላይ ተቆራርጦ የተዘጋጀ ወረቀት እጅ ከፍንጅ ተይዟል። ከእነዚህ ማስረጃወች በተጨማሪ ሃሰተኛ ገንዘብ ለማዘጋጀት የሚያገለግሉ ልዩ ልዩ ቁሳቁስ መያዙን የፖሊስ መረጃ ያመላክታል። ከዚህ ባለፈም የተለየዩ ሃገራት ገንዘቦች፣ የፎቶ ካሜራ፣ የሞባይል ስልኮች፣ ላፕቶፕ እና ሌሎች እቃወች መያዛቸው ተጠቅሷል። ሃሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ለማዘጋጀት ሲጠቀሙበት የነበረ አንድ ማሽን እና ፈሳሽ ኬሚካል እንድሁም በገንዘቦቹ መጠን ተቆርጠው የተዘጋጁ ወረቀቶች መገኘታቸወን የአድስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያመላክታል።
ሃሰተኛ ገንዘብ አትመው በማሰራጨት የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Generate a news headline for the following article.
በአሸናፊ ደምሴሰንደቅ ጋዜጣ እንደዘገበው በሬጌ የሙዚቃ ስልት አጨዋወቱ በበርካቶች ዘንድ አድናቆትን ያተረፈው ድምፃዊ እዮብ መኮንን ባሳለፍነው ቅዳሜ ለህክምና በሄደበት ኬኒያ ናይሮቢ ውስጥ በሚገኝ አጋካሃን የተሰኘ ሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ተከትሎ ትናንት ማምሻውን ወደሃገሩ የተመለሰው አስክሬኑ ዛሬ ከቀኑ በሰአት በቅዱስ ስላሴ ቤተክርስቲያን ስርአተ ቀብሩ እንደሚፈጸም ምንጮች አስታወቁ። በኬኒያ የሚገኙ የህክምና ባለሙያወች የወጣቱን ድምፃዊ ህይወት ለመታደግ የተቻላቸውን የጣሩ ቢሆንም ድምፃዊ እዮብ መኮንን ግን በተወለደ በ አመቱ እሁድ ነሃሴ ቀን አመተ ምህረት ምሽት አካባቢ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። እንደቃል በተሰኘው ብቸኛና የመጀመሪያ አልበሙ ከፍተኛ ተወዳጅነትን አትርፎ የነበረው ድምፃዊ እዮብ ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ እለት የእህቱን ልጅ ትምህርት ቤት አስመዝግቦ ከተመለሰ በኋላ የግቢውን በር በማንኳኳት ላይ ሳለ ራሱን ስቶ መውደቁ የታወቀ ሲሆን ህመሙም የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ መሆኑ ታውቋል። በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል የህክምና እርዳታውን ሲያገኝ የቆየው ድምፃዊው ለተሻለ የህክምና እርዳታ ወደኬኒያ ናይሮቢ አምቡላንስ ባለው የግል አውሮፕላን ቅዳሜ ምሽት ከሃገሩ የወጣው እዮብ ጤናውን ይዞ መመለስ ሳይችል ቀርቷል። ከድንገተኛ አደጋው በኋላ ራሱን ስቷል። ድምፃዊው ባለትዳርና የአንድ ልጅ አባት ሲሆንእንደቃል በተሰኘው ተወዳጅ አልበሙ በተጨማሪም በቅርቡ ይወጣል ተብሎ የሚጠበቅ የሙዚቃ ስራውን ከ በመቶ በላይ አጠናቆ እንደነበር ምንጮች ይጠቁማሉ።
የድምፃዊ ኢዮብ መኮንን የቀብር ስነስርአት ዛሬ ይፈጸማል
Write a brief headline summarizing the article below.
ሲሚንቶን በዘመናዊ የአመራረት ዘደ ተጠቅሞ በማምረት ዋጋው አሁን ካለበት የሚቀንስበት አሰራርን ለመቀየስ እየተሰራ ነው። ኢንስቲቲዩቱም በሃገሪቱ ላሉ ፋብሪካወች ወደዚህ አይነት አሰራር እንድገቡ የሚያስችል የሲሚንቶ ልማት ስትራቴጅ ለመቅረጽ እየተንቀሳቀሰ ነው። ከአንድ ወር በኋላ ስራ ላይ የሚውለው ቴክኖሎጅ አሁን ያለውን የሲሚንቶ ዋጋ እንድወርድ እንደሚያደርገው ተናግረዋል። የመሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ማዙትና የድንጋይ ከሰል ቴክኖሎጅን ለመሻገር የባዮ ጋዝ ቴክኖሎጅን ለመጠቀም ጥናት እያደረገ መሆኑን ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ ጌታቸው እቁባይ ይናገራሉ። ለዚህ ደግሞ የሲሚንቶ ፋብሪካወች የአመራረት ዘደ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን ነው የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብአት አቅርቦት ልማት ኢንስቲቲዩት የሚናገረው። ስትራቴጅው ፋብሪወች የአመራረት ቴክኖሎጅያቸውን እንድያሻሽሉ ቁጥጥር በማድረግ ድጋፍ እንደሚሰጥ ነው ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ሳሙኤል የተናገሩት። የኢንስቲቲዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ሃላላ እንደሚሉት፤ ፋብሪካወች ሲሚንቶን ለማቃጠል የሚጠቀሙበት የማዙት ሃይል ዋጋው እንድንር ያደርገዋል። ከማዙት የተሻለና ወጭ ቆጣቢ የሆነው የሃይል ምንጭ የድንጋይ ከሰል መሆኑንም ነው የሚናገሩት። ፋብሪካወቹ አሁን ያላቸውን ሚሊየን ቶን አመታዊ የማምረት አቅማቸውን አሳድገው ወደ ጅቡቲ፣ ኬንያና ሶማሊላንድ ብሎም የሌሎች አካባቢወችን ገበያ ማሸነፍ እንድችሉም ያደርጋቸዋል። በተያዘው አመትም ቢሆን ወደ እነዚህ ሃገራት ሲሚንቶን በመላክ አስር ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት እየተሰራ መሆኑንም ሃላፊው መናገራቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘገባ ያስረዳል።
የሲሚንቶ ልማት ስትራቴጅ እየተዘጋጀ ነው
Provide a news headline based on the following text.
ሱዳን ተጨማሪ ወታደሮችን መረጋጋት ወደ ራቀውና በቅርቡ ግጭት ወደተቀሰቀሰበት የዳርፉር ግዛት ልትልክ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ። እንደ ተባበሩት መንግስታት መረጃ ከሆነ በዳርፉር ግጭት ሶስት መቶ ያህል ሱዳናውያን ሞተዋል ሁለት ሚሊዮን ደግሞ ተፈናቅለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወታደሮቹ በዚህ የእርሻ ወቅት ዜጎች ተረጋግተው ግብርናቸው ላይ እንድያተኩሩ ጥበቃ ያደርጋሉ ብለዋል። ቅዳሜ እለት ማንነታቸው ያልታወቀ ታጣቂወች ስልሳ ሰወችን የገደሉ ሲሆን፣ ከዚያ በፊት ደግሞ ሃያ ሰወች መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታውቋል። እንደ ተባበሩት መንግስታት መረጃ ከሆነ በዳርፉር ግጭት ሶስት መቶ ያህል ሱዳናውያን ሞተዋል ሁለት ሚሊዮን ደግሞ ተፈናቅለዋል። በዳርፉር ግዛት የሚታየው የግጭት መስፋፋት ዜጎች እርሻቸውን ትተው እንድሰደዱ፣ ለህይወትና ለንብረት መጥፋት እንድሁም ለሰብአዊ እርዳታ ፍላጎት መጨመር ሰበብ ሆኗል ይላል የድርጅቱ መግለጫ። እንደ ተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ መረጃ ከሆነ በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ የገበያ ስፍራወችና ሱቆች ተዘርፈዋል። የሰባ ስድስት አመቱ አልበሽር ባለፈው ሳምንት ካርቱም በሚገኝ ፍርድ ቤት ቀርበው ወደ ስልጣን በመጡበት የመፈንቅለ መንግስት ጉዳይ ተከስሰዋል። ዳርፉር ላለፉት ሁለት አስርታት በግጭት ስትታመስ የነበረች ሲሆን፤ ውጊያው ይካሄድ የነበረው ደግሞ ለቀድሞው የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር አል በሽር ታማኝ በሆኑ ሃይሎችና በአማፂያን መካከል ነበር። አል በሽር በዳርፉር ለፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል በአለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ይፈለጋሉ። የቀድሞው የሱዳን ፕሬዝዳንት አል በሽር በሙስናም ተከስሰው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል።
ሱዳን ወደ ዳርፉር ተጨማሪ ወታደሮች ልትልክ ነው
Create a short title for the given news content.
ከአድስ አበባ ከተማም ሆነ ከክልል ለሚመጣ በዳግማዊ ምንሊክ ሆስፒታል የሚደረገው የአስከሬን ምርመራ ውጤት መዘግየት ከፍተኛ ችግር መፍጠሩ ተጠቆመ። በተለይ ከክልል በሪፈራል ወደ አድስ አበባ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ሰው፣ ቤተሰቦቹ ከፍተኛ ችግር ውስጥ እየገቡና የፖሊስ ኮሚሽኑን በማስቸገር ላይ መሆናቸው ተገልጿል። ከሰኔ ወር ጀምሮ የምርመራ ውጤት ማግኘት ባለመቻሉ፣ ለኢንሹራንስና ለተጨማሪ ምርመራ እንድሁም ለተለያዩ ጉዳዮች ማስረጃ ለማቅረብ የሟች ቤተሰቦች እየተንገላቱ መሆኑን የድቪዚዮኑ ባልደረቦች ገልጸዋል። ብቸኛ በሆነው የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የሚደረገውን የአስከሬን ምርመራ ውጤት፣ ከስፓኒሽኛ ቋንቋ ወደ እንግሊዝኛና ወደ አማርኛ የሚተረጉም አንድ ባለሙያ ብቻ በመኖሩ፣ ለችግሩ ምክንያት መሆኑም ተገልጿል። የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተደጋጋሚ ደብዳቤ ከመፃፍ ባለፈ ምንም ማድረግ አለመቻሉንና ከአቅሙ በላይ እንደሆነበትም እየገለጸ ነው። የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ሪፖርተር አነጋግሯቸው፣ እኔ እስከማውቀው ድረስ ምንም የተፈጠረ ችግር የለም፤ በማለት አስተባብለዋል። አድስ አበባ ከተማ ውስጥ በደረሱ የተለያዩ አደጋወች ህይወታቸው ያለፉ ሰወችን አስከሬን ምርመራ ውጤት ለማግኘት፣ የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከሁለት ወራት በላይ እየጠበቀ መሆኑን የሰው መግደልና ወንጀል ምርመራ ድቪዚዮን አባላት ለሪፖርተር ገልጸዋል። ይዘውት የመጡትን ገንዘብ በህክምናና በምርመራ ውጤት በመጨረስ ወደ ልመና የሚገቡ እንዳሉም ተጠቁሟል። የሆስፒታሉ አብዛኛወቹ የአስከሬን ምርመራ ባለሙያወች የኩባ ዜጎች መሆናቸው ይታወቃል። የሆስፒታሉን ሜድካል ዳይሬክተር ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።
የአስከሬን ምርመራ ውጤት መዘግየት ችግር መፍጠሩ ተጠቆመ
Create a short title for the given news content.
የአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ የሆነው ካፍ የአህጉሪቱ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ድጋሚ እንድካሄድ አዟል፤ ዋንጫውን ያነሳውን ኤስፔራንስም ዋንጫውን ካነሳበት ያስቀምጥ ብሏል። ተበደልን ያሉት ካዛብላንካወች ፕሬዚዳንት የእግር ኳስ ቅሌት ሲሳይ ሆነናል ሲሉ አማረሩ፤ ካፍም አስቸኳይ ስብሰባ ካደረገ በኋላ እውነትም ተበድለዋል ብሏል። የቢቢሲ ስፖርቱ ማኒ ጃዝሚ ኤስፔራንሶች ለካፍ ድክመት ነው እየተቀጡ ያሉት ይላል፤ ምክንያቱም በእለቱ ቫር አለመስራቱ የካፍ ጥፋት እንጅ የባለድሎቹ አልነበረም። ፌደሬሽኑ፡ የቡና እና መቀለ ደጋፊወች ባሉበት ጨዋታ ሊካሄድ አይችልም በእለቱ ቫር ረዳት የቪድዮ ዳኛ ቢኖርም ሲስተሙ ባለመስራቱ ምክንያት አጨቃጫቂዋን ጎል ድጋሚ ማየት አልተቻለም። ካፍ በመግለጫው የጨዋታ ህግ እና ደንብ አልተከበረም ስለዚህ ጨዋታው ድጋሚ ይካሄድ ዘንድ ግድ ነው የሚል አንቀጽ አስፍሯል። ካፍ ኤስፔራንስ የወሰደውን ዋንጫ እና ሜዳሊያ ከመለሰ በኋላ ድጋሚ ጨዋታ እንድካሄድ አዟል፤ ጨዋታው በገለልተኛ ሜዳ ይሁንም ብሏል። የካዛብላንካ ተጨዋቾች ቫር እንድታይላቸው ሲማጸኑ ነበር በአፍሪካ ክለቦች መካከል የሚደረገው የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ የዘንድሮው በቱኒዚያው ኤስፔራንስ እና በሞሮኮው ካዛብላንካ መካከል ነበር የተካሄደው። ዳኛው እስከ ዘጠና አምስትኛው ደቂቃ ድረስ ከጠበቁ በኋላ ድሉ የኤስፔራንስ ነው ሲሉ አውጀዋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ቅሌት ጨዋታው ለሃምሌ ቀጠሮ ተይዞለታል፤ ከግብጹ የአፍሪካ ዋንጫ በኋላ። ብሄርተኝነት እያጠላበት ያለው እግር ኳስ።
የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ፡ ኤስፔራንስ ዋንጫና ሜዳልያ እንድመልስ ታዟል
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ ፣ መጋቢት ሃያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰወች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ተቋሙም ለኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖርት በማደረጉ በተደረገላት የላብራቶሪ ምርመራ በመጋቢት ፣ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በቫይረሱ መያዟ ተረጋግጧል። የሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለፉት ሃያ አራት ሰአት ውስጥ ሰማኒያ ሰባት ሰወች የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው በቫይረሱ የተያዙ ሶስት ተጨማሪ ሰወች መገኘታቸውን አስታውቋል። ግለሰቦቹ የበሽታውን ምልክት ባያሳዩም ከዚህ በፊት በቫይረሱ ከተያዘ ግለሰብ ጋር የቅርብ ንክኪ ስለነበራቸው በለይቶ ማቆያ ክትትል እየተደረገላቸው ነበር። የመጀመሪያዋ ታማሚ የሃያ ስድስት አመት ኢትዮጵያዊ ስትሆን መጋቢት ስምንት፣ ሁለት ሽህ ከብራሰልስ ቤልጅየም እንድሁም መጋቢት አስር፣ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ወደ ካሜሮን የጉዞ ታሪክ የነበራት ሲሆን ግለሰቧ የበሽታው ምልክት ስለታየባት ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ አድርጋለች። ይህንንም ተከትሎ በአጠቃላይ በሃገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰወች ቁጥር ደርሷል። ሁለተኛ እና ሶስተኛ ታማሚወች የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የ እና የአርባ ስምንት አመት የአዳማ ከተማ ነዋሪወች የሆኑ ኢትዮጵያውያን ናቸው። በመጋቢት በተደረገላቸው የላቦራቶሪ ምርመራ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰወች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
እለተ ቅዳሜ አድስ አበባ ስታድየም የመጫወቻ ሜዳው ላይ ነን። በበአሉ ታዳሚ ሆነው ከደቡቡ ማኦው ጭፈራ እስከ ሰሜኑ ኢሮብ ድረስ ያለውን ባህላዊ አልባሳት አይተዋል። በተለያዩ አገራት ቢዘዋወሩም እንድህ ያለ የበርካታ ብሄረሰቦች ትርኢት እንዳላጋጠማቸው ነው የሚያስታውሱት። ሚስተር አልታዝ እንደሚሉት፤ የበአሉ ማዘጋጀት የቱሪዝም እምቅ ሃብትን ከማሳየት ባለፈ የኢትዮጵያውያንን ሃብረት ያሳያል። ከድዛይን ውበታቸው አንፃር የኪነጥበብ ፋይዳቸው የጎላ የተለያዩ አልባሳት ባለቤት የሆኑ ብሄረሰቦችን ያሉበትን በአል መታደም እንደ አንደ የውጭ አገር ዜጋ ያስደስታል ይላሉ። ምን ኢትዮጵያውያን ብቻ ጥቂትም ቢሆኑ የውጭ አገር ዜጎችም የበአሉ ታዳሚ የመሆን እድል ነበራቸው። በመሆኑም በርካታ ተሳታፊወች እንዳሏቸው የብራዚል ካርኒቫል እና የስፔን ኮርማ ግልቢያወች ሁሉ የኢትዮጵያም ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በአል የቱሪስት ቀልብ የመሳብ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን ይናገራሉ። ነገር ግን የኢትዮጵያውያንም በበርካታ ብሄሮች ባህላዊ አለባበስ እና ጭፈራ የታጀበ መሆኑ ለየት ያደርገዋል። ከአራቱም ማእዘናት የመጡ ብሄሮችን በአንድ ቦታ ሆኖ ማየት የሚፈልጉ ጎብኝወች ሊኖሩ ስለሚችሉ አጋጣሚውን መጠቀም ይገባል። አድስ ዘመን ህዳር ስላሳ ሁለት ሽህ ጌትነት ተስፋ ማርያም።
የውጭ ዜጎችንም ያስደመመው የኢትዮጵያውያን ሃብር
Write a brief headline summarizing the article below.
ሴቶች ን የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ከምንጫቸው በማድረቅ የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንድሆኑ በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ አሳሰቡ። ለአንድ ቀን የሚካሄደው የውይይት መድረክ ዋነኛ አላማ ሴቶች ጥረውና ግረው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከገቡ በሃላ ትምህርታቸውን ውጤታማ በሆነ መንገድ አጠናቀው ለምረቃ እንዳይበቁ በሚያደርጋቸው ተግዳሮቶች ላይ ምክክር በማድረግ የመፍትሄ አማራጮችን በማፈላለግ የድርጊት መርሃ ግብር መዘርጋት ነው። በፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውደ አማካኝነት በሃገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምሁራን ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቷል። የምክክር መድረኩም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስርአተ ጾታ እኩልነትን ለማስፈን በሚጫወቱት ሚና ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውደ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ሴቶችን የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከምንጫቸው በማድረቅ የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንድሆኑ በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ብለዋል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሴት ተማሪወች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያላቸው ድርሻ በቅድመ ምረቃ ስላሳ አራት በመቶ፣ በሁለተኛ ድግሪ መርሃ ግብር በመቶ እንድሁም በዶክትሬት ድግሪ ደረጃ ስምንት በመቶ ብቻ መሆናቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ሴቶችን የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከምንጭ በማድረቅ እኩልነት ለማረጋገጥ በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ ይገባል ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ
Generate a news headline for the following article.
ኢሳት መስከረም ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ በጎንደር ቅዳሜ ገበያ ያልተቃጠሉ ሱቆችን ለማቃጠል ቤንዚን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አራት ሰወች ረቡእ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ በጎንደር እንደገና ቁጣ ተቀሰቀሰ። በግለሰቦቹ ድርጊት የተሳጩትና የቀድሞወም ቃጠሎ በዚህ ሁኔታ እንደሆነ የተገነዘቡት የአራዳና የቅዳሜ ገበያ አካባቢ የጎንደር ነዋሪወች በቁጣ አደባባይ ወጥተዋል። በአካባቢው የሰፈረው የአጋዚ ክፍለጦር ታጣቂ ሃይል በነዋሪው ላይ እየተኮሰ መሆኑን ይህም ማምሻውን መቀጠሉን የኢሳት ምንጮች አብራርተዋል። ግለሰቦቹ ከትግራይ ክልል መላካቸውንም ለኢሳት መረጃ ያደረሱ ነዋሪወች ተናግረዋል። ሱቆቹን ሲያቃጥሉ ሲሉ በነዋሪወች ከተደረሰባቸው በኋላ በፖሊስ እጅ የገቡት አራቱ ግለሰቦች ወድያውኑ ለፖሊስ በሰጡት መረጃ ለጥፋት ድርጊት የተላኩት እነሱን ጨምሮ ሃምሳ ያህል ሰወች መሆናቸውንም እንዳስረዱም የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። በርካታ ወጣቶች መታፈሳቸውም ተብራርቷል። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀቀበት ጊዜ ድረስ የተኩስ ድምጽ ቀጥሏል።
ጎንደር ቅዳሜ ገበያ ሱቆችን ለማቃጠል የተንቀሳቀሱ አራት ሰወች ረቡእ በቁጥጥር ስር ዋሉ፥ ሌሎች ሱቆችን ለማቃጠል ሃምሳ ያክል ሰወች እንደተሰማሩ ተነግሯል
Write a brief headline summarizing the article below.
ሶስት መቶ ሰማኒያ ሁለት የአለፈው አርብ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ በኬንያታ ደጋፊወች ዘንድ ቅሬታ ሲያሳድር በተቀናቃኛቸው በራይላ ደጋፊወች ዘንድ ግን ልዩ ደስታን ፈጥሯል። ናይሮቢ የአለፈው አርብ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ በኬንያታ ደጋፊወች ዘንድ ቅሬታ ሲያሳድር በተቀናቃኛቸው በራይላ ደጋፊወች ዘንድ ግን ልዩ ደስታን ፈጥሯል። የተቀናቃኙ የራይላ ኦድንጋ ደጋፊወች የምርጫው መደገም ፍትሃዊ የሆነ የምርጫ ዙር እንድካሄድ ይረዳል በማለት የዳኞቹን ውሳኔ በጸጋ ተቀብለዋል። ሁለቱ ተፎካካሪወች ውሳኔው ከተላለፈ በኋላ ወደ ምርጫ ቅስቀሳ እንደሚገቡ የተናገሩ ሲሆን ፕሬዚደንት ኬንያታ ግን ባለፈው አርብ ውሳኔውን የሰጡትን ዳኞች በመዛለፋቸው ከኬንያ የፍርድ ቤት ዳኞች ማሃበር ወቀሳ ቀርቦባቸዋል። ለዚህም አርብ እለት ውሳኔው በይፋ ሲነገር በኦድንጋ የትውልድ ቦታ ኪሱሙ ከተማ፣ እንድሁም በተለያዩ የናይሮቢ ቦታወች ነዋሪወች ወጥተው ደስታቸውን ገልጸዋል። በስድስት የኬንያ ዳኞች የተላለፈው የኬንያ የምርጫ ውጤት ውሳኔ በኬንያውያን ዘንድ ልዩ ስሜትን ፈጥሮአል። ብዟች ደግሞ የዳኞቹ ውሳኔ ያልተገመተ በመሆኑ ጉዳዩን በኬንያ አነጋጋሪ እንድሆን አድርጎል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ያዳምጡ። ስላሳ ሰባት ሽህ ሁለት መቶ ሰባ ሶስት ሶስት መቶ ሰማኒያ ሁለት።
የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ ገልሞ ዳዊት
Write a brief headline summarizing the article below.
ከረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ አ አ ዩ በኢትዮጵያ፣ በኬንያ፣ በሱማልያ፣ በጅቡቲና የመን የሚዘወተረው አነቃቂው ጫት ምስራቅ አፍሪካን አልፎ አውሮፓን ሲያስጨንቃት ኖሯል። የጫት ተጠቃሚወች ጫትን እንደሚያሞካሹት ጫትን ስንቅም ንቁ፣ ደስተኛና ተናጋሪ ያደርጋናል ቢሉም ከእንግድህ በኋላ በሃገረ እንግሊዝ ጫትን መቃምም ሆነ ማዘዋወር የተከለከለ ሁኗል። በነገራችን ላይ በብርስቶል ከተማ ከዚህ ቀደም ጫት የሚሸጡ ስላሳ የንግድ ተቋማት በእገዳው ምክንያት ስራቸውን እንደሚያቆሙ ገልጸዋል። አይይዞም የተወሰኑ ህዳጣን የህብረተሰብ ክፍሎችን ማለትም ሶማሌውያንና የመናውያንን ጫት ጋር በተያያዘ መወንጀል አይገባም ሲል ተችቷል። ዶክተር ጓንኤይድ ከሰንአ ዩኒቨርስቲ ሲናገሩ ጫት ቃሚወች መጀመሪያ ደስታ፣ ከዚያም በድብርት ስለሚያዙ ለአእምሮ መታወክ ተጠቂወች ሊሆኑ ይችላሉ ብለዋል። በሃገራችንም ሆነ በአካባቢው ሃገሮች በስፋት የሚመረተውና ኤክስፖርት የሚደረገውን ጫት ማገድ ለምን አስፈለገ ብሎ መጠየቅ ተገቢነት አለው። በተፃራሪው የጫት ኤክስፖርት ነጋደው ማቲወስ ጊቶንጋ ጫትን ማገድ ሰብአዊነት አይደለም። ጫትን የቃመም ሆነ የነገደ የሚቀጣና ይህ አደገኛ እጽ የተከለከለ መሆኑን ይፋ አድርጋለች። ለምሳሌ ያህል ዳኒ ኩሽሊክ የተባለ የጸረ እጽ ዝውውር ፋውንደሽን ሃላፊ ሲናገር አልኮል መጠጥ በሰፊው ጥቅም ላይ እየዋለ ጫት መታገዱ ትክክል አይደለም ብሏል። አል ሽባብ ለሽብር ድርጊቱ ማጠናከሪያ ጫትን የሚጠቀም መሆኑ ከተረጋገጠ ጫት አሸባሪው እጽ መባሉ አይቀሬ ይሆናል።
እንግሊዝ እና ጫት፡ ጫትም አሸባሪው ተክል ይባል ይሆን
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የትግራይ ክልልን ለማረጋጋት እና መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች ዛሬ ሁለተኛ ዙር የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት ተካሄደ። አስጊ የሆኑ ቀጣናወችን በመለየት ሰወች እንድረጋጉ በማድረግ፣ ከጦርነት ማግስት ህዝቡን እያማረረ የነበረውን ዘረፋ ከጸጥታ ሃይሉ ጋር የተቀናጀ ስራ በመስራት መፍትሄ እንድያገኙ ማድረግ ተችሏ መባሉን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ተግባራት በተሳካ ሁኔታ እንድፈጸሙም ከአምስት መቶ ሽህ በላይ የሚሆን ህዝብን በማማከር፣ የህዝቡን ማህበራዊ መሰረቶች አግኝቶ በማወያየት የሃገር ሽማግሌወች እና የሃይማኖት አባቶችን በማወያየት የትግራይ ህዝብን ሊጠቅም የሚችል ስራ ተሰርቷል ነው የተባለው። በውጤታቸውም የሰላም ስምምነቱ ፍሬ ወደ ህብረተሰቡ እንድደርስ፣ ህዝቡ የጦርነትን አስከፊነት ተረድቶ ለስምምነቱ መሳካት የሚጠበቅበትን ሚና እንድወጣ ማድረግ ተችሏል ነው የተባለው። የሰብአዊ እርዳታ በአግባቡ እንድሳለጥ፣ አርሶ አደሩ ወደ መደበኛ ስራው እንድመለስ፣ የግብርና ግብአት ወደ ህዝቡ እንድደርስ፣ የመንግስት አገልግሎቶች እንድጀመሩ በአመራሩ ዘንድ ሰፊ ስራወች ተሰርተዋል ተብሏል። በስነ ስርአቱ ላይ እንደተገለጸው የትግራይ ህዝብ የገጠመውን ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ስነ ልቦናዊ ችግሮች ለመፍታት አመራሮቹ በከፍተኛ ትጋት ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል። እንድሁም ባለፉት ሶስት አመታት በሰላም እጦት ምክንያት ሳይከበሩ የቀሩ ህዝባዊ እና ሃይማኖታዊ በአላት በአግባቡ እንድከበሩ ማድረግ መቻሉም ተመላክቷል። በመድረኩ ላይ የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ባደረጉት ንግግር የፓርቲውን እና የመንግስትን አደራ ተቀብላችሁ የትግራይ ህዝብ ያጋጠመውን ውስብስብ ችግር ለመፍታት ያደረጋችሁት ጥረት እጅግ የሚመሰገን ነው ብለዋል። በተለያዩ ማስተባበሪያ ቀጣናወች የተጣለባቸውን ሃላፊነት ለተወጡ አመራሮች ነው እውቅናው የተሰጠው። ብልጽግና ፓርቲም የሰላም ስምምነቱ ተጠናክሮ እንድቀጥል በመሰል ተግባራት የሚጠበቅበትን ፓርቲያዊ ሃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች እውቅና ተሰጠ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የዋንጫ ተፎካካሪ የነበረው ሊቨርፑል ከዌስትሃም ጋር ሁለት አቻ ተለያይቷል። በምሳ ሰአት በተደረገው ጨዋታ ጃሮድ ቦውን እና ሚሸል አንቶኒዮ የዌስተሃም ጎሎችን ሲያስቆጥሩ አንድ ሮበርትሰን እና አልፌንሴ አሪዮላ በራሱ ላይ የሊቨርፑል ጎሎችን አስቆረዋል። ሊቨርፑል ሰባ አምስት ነጥቦችን በመያዝ በደረጃ ሰንጠረዡ ሶስትኛ ላይ ሰቀመጥ አርሰናል በሰባ ሰባት ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በሰባ ስድስት ነጥብ አንደኛ እና ሁለተኛ ሆነነው ሊጉን እየመመሩ ይገኛሉ። ውጤቱን ተከትሎም በቅርቡ ከዩሮፓ ሊግ የተሰናበተው ሊቨርፑል እስከመጨረሻው የፕሪሚየርሊጉ የዋንጫ ተፎካካሪ የመሆን እድሉ አጣብቂኝ ውስጥ ገብቷል። የፕሪሚየርሊጉ ጨዋታወች ምሽት መካሄዳቸውን ሲቀጥሉ ማንቸሰተር ዩናትድ ከበርንሌይ፣ቸልሲ ከአስቶንቪላ፣ኒውካስትል ከሸፊልድ፣ፉልሃም ከክሪስታል ፓላስ፣ወልቭስ ከሉተን እንድሁም ኤቨርተን ከብረንትፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በፕሪሚየርሊጉ ሊቨርፑል ወሳኝ ነጥብ ጥሏል
Write a brief headline summarizing the article below.
በድንበር ይገባኛል ምክንያት ለሁለት አስርት አመታት ያህል ተፋጠው የነበሩት ኢትዮጵያና ኤርትራ ወደ ሰላም መድረኩ መምጣታቸውን ተከትሎ የሁለቱ አገራት መሪወች በርካታ የስራ ጉብኝቶችን አካሂዷል። የሁለቱ አገራት ስምምነት ተስፋ አጭሮባቸው የነበሩ ወገኖችም ከእለት ወደ እለት ተስፋቸው እየከሰመ መሄዱን የሚያነሱት አቶ አብዱርሃማን ስምምነቱ የሁለት አገራት ሳይሆን የሁለት ወዳጆች ይመስላል ሲሉ ተቋማዊ መልክ እንደሚጎድለው ይተቻሉ። የሁለቱ አገራት ተደጋጋሚ ጉብኝት ያመጣው ለውጥ በኤርትራ ዘንድ እንደሌለ የሚያነሱት አቶ አብዱርሃማን በበኩላቸው አሁንም የኤርትራ መንግስት አምባገነን ሆኖ እንደቀጠለ ነው ሲሉ ይገልፃሉ። በተደጋጋሚ የሚደረጉ ግንኙነቶች የሚመሰረቱ ተቋማት ላይ የራሳቸው የሆነ ተጽእኖ እንደሚኖራቸው በማንሳትም፤ የዚህም ትልቁ ፋይዳ መተማመንን ማዳበር መሆኑን ጠቅሰው ቸል ሊባል የሚገባው አለመሆኑን ዮሃንስ ዶክተር ያብራራሉ። የኤርትራ እና የኢትዮጵያ መንግስት የሰላም ስምምነት መካከል ተቋማዊ መልክ የያዘ ነገር ተሰምቶ እንማይታወቅ የሚተቹ ወገኖችን በተመለከተ ሲናገሩም የሁለት መሪወች መጨባበጥ ራሱ ተቋማዊ ቅርጽ አለው ብለዋል። የመሪወቹ የአሁን ግንኙነት ተቋማዊ ቅርጽ እየያዘ በሚመጣበት ወቅት የሁለቱ አገራት ህዝቦች ብዙ እምርታ እንደሚያሳዩም በመግለጽ ተስፋቸውን ያስቀምጣሉ። አቶ አብዱርሃማን መጀመሪያ በሁለቱ አገራት መካከል የሰላም ስምምነት ሲደረስ በኤርትራውያን ዘንድ የተለያዩ ጥያቄወች እንደነበሩ በማንሳት፤ አስተዳደራዊና ህጋዊ መሰረት መያዝ የነበረባቸው ጉዳዮች ሳይዙ መቅረታቸውን ጠቅሰው ስምምነቱ ለኤርትራውያን ያመጣው ለውጥ እንደሌለ ያስረዳሉ። ኤርትራ ውስጥም ቢሆን በርካታ ችግሮች መኖራቸውን የሚያነሱት ዮሃንስ ገዳሙ ዶክተር ፤ ነገር ግን ውጥረቱ የሚታየው በድያስፖራው ዘንድ ስለሆነ ለኢትዮጵያ በቀጥታ አስተያየት ለመስጠትም ሆነ ለመሳተፍ ከባድ መሆኑን ይገልፃሉ። የፕሬዝዳንቱ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ከአካባቢያዊና አገራዊ ሁኔታወች አንፃር ያለውን አንድምታ የአለም አቀፍና የፖለቲካ ተንታኙ አቶ አብዱራህማን አቡ ሃሽም አድስ ነገር የሌለው ሲሉ ይገልጹታል። ሁለቱ አገራት የነበራቸውን ቁስል በአንድ ጊዜ አክመውና ረስተው ግንኙነታቸውን በፍጥነት ይጀምሩ ማለት አስቸጋሪ መሆኑን በማንሳትም የመረጡት መንገድ ተገቢ ነው ብለው እንደሚያስቡ ዮሃንስ ገዳሙ ዶክተር ይናገራሉ።
ኢትዮ ኤርትራ፡ የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪወች ጉብኝቶች ምን ፋይዳ አላቸው
Create a short title for the given news content.
ኢራን በኦማን ባህረ ሰላጤ ውስጥ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ በተፈጸመው ጥቃት ውስጥ እጀ የለበትም ማለቷን የአሜሪካው ፕሬዝደንት አጣጣሉት። የኢራን ምላሽ ምንድን ነው የኢራኑ ፕሬዝዳንት ሃሰን ሩሃኒ አርብ እለት አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ መረጋጋት ላይ አሳሳቢ ስጋት እየደቀነች ነው ሲሉ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በቀጥታ ሳይጠቅሱ ከስሰዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በትንሽየ ጀልባ ላይ የሚታዩ የኢራን ሃይሎች ያልፈነዳ ፈንጅ ከአንደኛው መርከብ አካል ላይ ሲያነሱ የሚያሳይ የቪድዮ ማስረጃን በመጥቀስ ነው ኢራንን ተጠያቂ ያደረጉት። እንደምገምተው ካጠመዷቸው ፈንጅወች መካከል እንዱ አልፈነዳም ነበር፤ በላዩ ላይም የኢራን ስም ሳይኖርበት አይቅርም፤ በዛ በጨለማ ከመርከቡ ላይ ያልፈነዳውን ፈንጅ ሲያነሱ ተጋልጠዋል ሲሉ ኢራንን ከሰዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ኢራንን የወነጀሉት የሃገራቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔወ ጥቃቱን በተመለከተ ፈንጅወችን፤ የሰለጠኑ ጥቃት ፈፃሚወችንና በቅርብ በኢራን አማካይነት ተፈጽመዋል የተባሉ ተመሳሳይ ጥቃቶችን በማነፃጸር ኢራን ከጥቃቶቹ ጀርባ እንዳለች ከከሰሱ በኋላ ነው። ፕሬዝደንቱ ጨምረውም በባህር ላይ ክሚጓጓዘው የአለም የነዳጅ ፍጆታ አንድ ሶስተኛው የሚተላለፍበትን የሆርሙዝ ሰርጥን ኢራን ልትዘጋው ትችላለች ብለው እንደማያስቡም ገልጸዋል። አክለውም የትራምፕ አስተዳደር በተናጠል እራሱን ያገለለበትን የሁለት ሽህ የኑክልየር ስምምነት እንድከበር ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። ትራምፕ ምን አሉ ፕሬዝዳንቱ ለፎክስ ኒውስ እንደተናገሩት ኢራን ጥቃቱን ፈጽማዋለች ብለዋል። ኤርትራ በቤተ ክርስቲያን ስር ያሉ የጤና ተቋማትን ወሰደች የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር የሆኑት ፓትሪክ ሻናሃንም በዚህ አለም አቀፍ ችግር ላይ አለም አቀፍ መግባባት ለመፍጠር አሜሪካ ያላትን የደህንነት መረጃ እያጋራች ነው በማለት ጣታቸውን ወደ ኢራን ጠቁመዋል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃቫድ ዛሪፍ በትዊተር ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ አሜሪካ ቅንጣት ታክል ተጨባጭም ሆነ አመላካች ማስረጃ ሳይኖራት ድፕሎማሲያዊ አሻጥር ለመፈጸም እየሞከረች ነው ሲሉ ከሰዋል።
ትራምፕ በነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ለተፈጸሙት ጥቃቶች ኢራንን ከሰሱ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መንግስትና የሃይማኖት ተቋማት በሃገር አንድነት እና ሰላም ላይ በጋራ የተጠናከረ ስራ መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል፥ የሃይማኖት አባቶች በመተባበር እና በመተጋገዝ ለሃገር ሰላም እና አንድነት ለሚሰሩት ስራ መንግስት ከጎናቸው መሆኑንአንስተዋል። በመሆኑም የሃይማኖት አባቶች እና ተቋማት በህብረተሰቡ የዋሉ እና ያደሩ ችግሮችን በሰለጠነ አስተሳሰብ እና ልቦናን በማቅናት የጎላ ድርሻ እንዳላቸወም አስገንዝበዋል። የሃይማኖት አባቶች ምእመናንን በመምከር እና በየእምነት ተቋማቸው ጾሎት በማድረግ ለካናወኑት በጎ ስራም ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ህግን በማሰከበር ሂደት መንግስት የጎላ ድርሻ አለው ያሉ ሲሆን፥ ሆኖም ግን ህግን የማሰከበር ስራ ልቦናን ከማቅናት ጋር አብሮ ካልሄደ ከንቱ ልፉት መሆኑን ነው ያነሱት። አሁንም በቫይረሱ የሚያዙ ዜጎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ የሃይማኖት አባቶች ምእመናንን በማሰተማርና በመምከር እንድሁም በመጸለይ የበኩላቸውን እንድወጡም ጠይቀዋል። የጤና ሚኒሰትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው፥ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ከተከሰተ ጀምሮ የሃይማኖት አባቶች በየእምነት ተቋሞቻቸው ምእመናንን በማስተባበር፣ በማስተማርና በመምከር የቫይረሱ ስርጭት እንዳይስፋፋ ሲሰሩ መቆየታቸውን አንስተዋል። ጉባኤውንም በሃይማኖት አባቶቹ በጸሎትና እና ቡራኬ ያስጀመሩት ሲሆን፥ በቅርቡ በሃገሪቱ በተከሰተ ግጭት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የህሊና ጸሎት አድርገዋል። ሃገር ሰላም እንዳትሆን የማይፈልጉ ሃይሎች የከፋ ጉዳት ለማድረስ ብዙ ሰርተዋል አሁንም ይህንን ጠንክረን ማምከን እና እስከመጨረሻው ማሽከፍ ይግባናል ይህ ካልሆነ ግን ብዙ ነገር ከእጃችን ሊወጣ ይችላል ነው ያሉት ወይዘሮ ሙፈሪያት። በሲሳይ ጌትነት የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
መንግስትና የሃይማኖት ተቋማት በሃገር አንድነትና ሰላም ላይ በጋራ መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ
Summarize the following news article into a concise headline.
የኢኮኖሚ አሻጥር እየተፈጸመ ነው ሲሉ ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትሩ ይህን የተናገሩት በአራትኛው ሃገር አቀፍ የጸረ ሙስና ጥምረት ጉባኤ ላይ ተገኝተው ነው። ዶክተር አብይ ከእርሳቸው ወደ ስልጣን መምጣት ጋር በተያያዘ የኢኮኖሚ አሻጥር የሚፈጽሙትን አካላት በስም አልገለጹም። ዶክተር አብይ አድሱ መንግስታቸው በባድመ እና በመንግስት የኢኮኖሚ ተቋማት ላይ የወሰዳቸው የፖሊሲ ለውጦች ተራማጅ ናቸው ብለዋል። የተቋማቱን መሸጥ አጥብቀው የሚቃወሙ ኢትዮጵያውያን ኢፈርትን የመሳሰሉ የኢህአደግ ኩባንያወች እንድሸጡና ከገበያ እንድወጡ ፣ እነዚህን ድርጅቶች በተመለከተም አድሱ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትር እርምጃ እንድወስዱ በመጠየቅ ላይ ናቸው። ከአድሱ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትር መምጣት በኋላ የሚታዩ የኢኮኖሚ ሳቦታጆች ፣ የሚፈጸሙ ቅጥፈቶች ህብረተሰቡ በንቃት ካልታገለው ትንሽ ተብሎ የሚናቅ እንዳልሆነ ግምት ሊሰጠው ይገባል። አሁን ባለው ሁኔታ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቢሸጡ ፣ ድርጅቶችን የሚገዙት ገንዘብ ያላቸው የህወሃት የንግድ ተቋማት ይሆናሉ በማለት ኢትዮጵያውያን ተቃውሞአቸውን እየገለጹ ሲሆን፣ ዶክተር አብይ በበኩላቸው ሽያጩ ነፃና ግልጽ እንድሆን ያገባናል የሚሉ አካሎች ሁሉ በቅርበት ሊከታተሉት ይገባል ሲሉ ስጋቱን ለመቀነስ ሞክረዋል። በባድሜ ጉዳይ ሞት አልባ ጦርነት እየተካሄ መሆኑን፣ የአገር ሃብት ለጦርነት እየዋለና ሰራዊቱ ሁሌ በስጋት በምሽግ እንድቆይ መደረጉ ትክክል ባለመሆኑ የተወሰደ እርምጃ መሆኑን ጠቅሰዋል። ይሁን እንጅ እርሳቸው ወደ ስልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ የኢኮኖሚ አሻጥር የሚፈጽሙ አካላት አሉ ማለታቸው የእርሳቸውን ወደ ስልጣን መምጣት ያልተቀበሉ ወገኖች እንዳሉና የኢኮኖሚ ጫና ለመፍጠር እየሞከሩ እንደሆነ ከንግግራቸው ለመረዳት ተችሎአል። የኢኮኖሚ ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ታደሰ ብሩ በመርህ ደረጃ ድርጅቶችን ወደ ግል ማዞር ትክክል ቢሆንም፣ ጊዜው ነው ወይ ሲሉ ጥያቄ ያቀርባሉ። ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትሩ ከኢኮኖሚው በፊት ፖለቲካው ላይ ትኩረት ቢያደርጉ ይሻል ነበር ሲሉ ያስረዳሉ።
የኢኮኖሚ አሻጥር እየተፈጸመ ነው ሲሉ ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ
Summarize the following news article into a concise headline.
በሃረሪ ፖሊስ ኮሚሽን መሳሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ የበርካታ ሰወች አጽም ተገኘ ዛሬ ሃምሌ አስር ቀን ሁለት ሽህ አስር አም በፖሊስ ኮሚሽን ግቢ ውስጥ በጓሮ በኩል የወዳዳቁ የሰው አጽሞች የተገኙ ሲሆን፣ እንድሁም አሰሳ ያደረጉት ቄሮወች እዛው አካባቢ ሌላ በጆንያ የተጠቀለለ ሌላ አጽም አግኝቷል። ወኪላችን እንደገለጸው ሁለት ጆንያ አጽም መሰብሰቡንና የሃረሪ ክልል የወንጀል መከላከል ኮሚሽነር ጀማል፣ የመስራቅ ሃረርጌ ምክትልል አስተዳዳሪ፣ የኮሚኒኬሽን እና የኦፒድዮ ሃላፊወች ተሰብስበው ከቄሮች ጋር ተሰብስበው፣ አጽሙ ከየት እንደመጣ፣ ግምጃ ቤት ውስጥ ያስገባው ማነው የሚለውን ለማወቅ ከቄሮወችና ከፖሊሶች የተውጣጡ ሰወች ምርምራ እንድያካሂዱ ተወክለዋል። አቶ አበበ ከፖሊሶች ባገኙት ጥቆማ መሰረት መሳሪያ ግምጃ ቤቱም እንድከፈት ያስደረጉ ሲሆን፣ የመሳሪያ ግምጃ ቤቱ ሃላፊ ወይዘሮ አበበች የተባሉ ግለሰብም ኮሚሽነር አብዱልፈታህ አብድልቃድር በነበሩ ጊዜ በማዳበሪያ ቋጥረው አንድ የማላውቀው ነገር ይቀመጥ ብለው በአንድ ክፍል ውስጥ ማስገባታቸውንና እኔም ሽታው አላስቀምጠኝ አለ፣ ለአስም በሽታም ተደረኩ ብየ ባመለክትም ዝም በይ መባላቸውን ገልጸዋል። አድሱ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ኦድሪን በድሪና ምክትሉ አቶ ነቢል መሃድ እንድሁም የኦህደድ ተወካይ የሆኑት የሃረሪ ክልል ፍትህና ጸጥታ ሃለፊ አቶ አበበም በስፍራው ተገኝተዋል። አሁን ላሉት ኮሚሽነር ነስሩ አሊምም አመልክተውም ዝም በይ ተይው መባላቸውን ተናግረዋል። የፍትህና ጸጥታ ሃላፊው ከፖሊሶች ጋር ሆነው ግምጃ ቤቱ ሲከፈት አፉ በጨርቅ የታሰረ የሰው አጽም በጨርቅ ተጠቅልሎ አግኘተዋል። የሃረሪ ክልል ፖሊስ ሃላፊነት ወስዶ አጽሙ በአንድ ክፍል ውስጥ እንድገባ መደረጉን ወኪላችን ዘግቧል።
በሃረሪ ፖሊስ ኮሚሽን መሳሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ የበርካታ ሰወች አጽም ተገኘ
Summarize the following news article into a concise headline.
አል በሽር ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው። ሱዳን በአል በሽር አገዛዝ መባቻ ግድም የተረጋጋች ብትመስልም ግጭቱ እንደ አድስ አገረሸ፤ አል በሽርም ዳርፉር አካባቢ ከባድ የጦር ሃይል ተጠቅመዋል ተብለዋል ተወቀሱ። አል በሽር ስልጣን ሲቆናጠጡ በደቡባዊ እና ሰሜናዊ ሱዳናውያን መካከል በተከሰተ የእርስ በርስ ጦርነት ሃገሪቱ ስትታመስ የነበረበት ወቅት ነበር። በሄግ የሚገኘው አለም የአቀፉ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አቃቢ ህጎች የቀድሞ ፕሬዝደንት የቀረበባቸውን ክሶች በሄግ ተገኝተው እንድከላከሉ ሲጠይቁ ነበር። አል በሽር ሱዳን የቀድሞውን ፕሬዝደንት ኦማር አል በሽርን ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፋ ልትሰጥ እንደሆነ ተነገረ። ጫና የበረታባቸው አል በሽር ግን በአውሮፓውያኑ ሁለት ሽህ አስር እና ሁለት ሽህ የተደረጉ ምርጫወችን በማሸነፍ መንበራቸው ላይ ተደላደሉ። የቀድሞ ፕሬዝደንት እአአ ሁለት ሽህ ሶስት ላይ በዳርፉር ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ በዘር ማጥፋት፣ በጦር ወንጆሎችና በሰብአዊ መብት ጥሰቶች ክሶች ቀርቦባቸዋል። በአይሲሲ የእስር ማዘዣ የወጣባቸው አል በሽር ከሃገራቸው ውጭ በተገኙበት የካቴና ሲሳይ እንድሆኑ ቢወሰንባቸውም ወደ ኢትዮጵያ፣ ግብጽ፣ ሳኡድ አራቢያ እና ደቡብ አፍሪቃ ከመሄድ ግን ያገዳቸው አልተገኘም። የአል በሽር አገዛዝ አልፋ እና ኦሜጋ በተመሳሳይ ወታደራዊ ድራማ መጠናቀቁ ይታወሳል። ወርሃ ሰኔ ሁለት ሽህ ላይ ግን ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ሳሉ ሊያዙ መሆናቸውን የሰሙት አል ባሽር ሹልክ ብለው የወጡበት መንገድ አለምን ጉድ አሰኘ።
አል በሽር ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
ታሃሳስ ሰላሳ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ሃገራዊው ምርጫ ጥቂት ወራት በቀሩበት በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ መምህራንና የመንግስት ሰራተኞች ማሰተማራቸውንና ስራቸውን በማቆም ስልጠና እንድገቡ መታዘዛቸውን ለኢሳት ደረሱት መረጃወች ያመለክታሉ። ስሜን ብጠቅስ ጉዳት ይደርስብኛል ያሉ የጋሙጎፋ ዞን ካምቦ ወረዳ የመንግስት ሰራተኛ በበኩላቸው ለመንግስት ሰራተኞች ከሰኞ እለት ጀምሮ ለ ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። እንድሁም በጋሙጎፋ ዞን በተለያዩ ወረዳወች የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ስራቸውን በማቆም ወደ ስልጠና እየገቡ መሆናቸውን ለኢሳት ገልጸዋል። ወቅቱ የመጀመሪያ ሴሚስተር ማጠቃለያ ከመሆኑ አኳያ መምህራን ለተማሪወች ቲቶሪያል ለመስጠት በሚዘጋጁበት በአሁኑ ጊዜ ወደ ስልጠና ግቡ መባላቸው በትምህርት አሰጣጥ ሂደቱ ላይም ሆነ በስራቸው ከፍ ያለ ጉዳት እንደሚያስከትልባቸው መምራኑ መናገራቸውንየዘጋቢያችን ሪፖርት ያመለክታል። በዚህም መሰረት በባህር ዳር የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ መምህራን ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ማስተማራቸውን በማቋረጥ ወደ ስልጠና እንድገቡ ታዘዋል። በስልጠናው መሰጠት ላይ ቅሬታ ያነሱ ሰራተኞችም የተቃዋሚ ደጋፊወች ይሆናሉ በሚል ጥርጣሬ እየታሰሩ መሆናቸውን የጠቀሱት እኝሁ የመንግስት ሰራተኛ በዞኑ በሚገኙ ወረዳወች የተቃዋሚ ደጋፊወች ናቸው የሚባሉ ሰወች ውሃ የሚያገኙበትን ቧንቧ ከመቁረጥ ጀምሮ ቤታቸውን እስከማፍረስ የሚደርስ በደል እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ተናግረዋል።
ኢህአደግ በመንግስት በጀት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ለመምህራንን እና ለመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ሊሰጥ ነው።
Provide a news headline based on the following text.
በዘርይሁን ሹመቴ አድስ በሚከለሰው ማስተር ፕላን ስም በአድስ አበባ ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢወች የመኖሪያ ቤቶችን ለማፍረስ አድስ ዘመቻ ሊጀመር መሆኑን መስተዳድሩ አስታውቋል። በየካ ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኙ ወረዳ ዘጠኝ፣ ወረዳ አስር፣ ወረዳ እና ወረዳ ቤቶች እንድፈርሱ ሲል የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማስታወቂያ ካወጣባቸው ከፈራሽ ወረዳወች ዝርዝር ውስጥ ይገኙበታል። ለዘመናት ጎጆ ቀልሰው ሲኖሩ የነበሩ ዜጎች ለሚፈርስባቸው መኖሪያ ቤት እስካሁን ድረስ ምንም አይነት ተለዋጭ ቦታ፣ የማረፊያ መጠለያ እና ለንብረታቸው ካሳ አልተዘጋጀላቸውም። ነዋሪወች ህጋዊ ሰነድ አስገቡ ተብለው በከተማዋ መስተዳድር ጥያቄ ቀርቦላቸው ህጋዊ ሰነዶችን ያስገቡ ቢሆንም፣መስተዳድሩ ግን ቤቶቹን ለማፍረስ ወስኖ የሚፈርሱ ቤቶችን ዝርዝር አውጥቷል። እንድፈርሱ ትእዛዝ የተላለፈባቸው አካባቢወች ፈረንሳይ፣ ካራ፣ የካ፣ አባዶ፣ ወሰን፣ ምኒሊክ፣ ኮተቤ፣ ሲኤምሲ፣ ቦሌ እና የካን የሚያዋስነው መስመር፣ መገናኛ፣ አድስ አበባን ከኦሮሚያ ክልል የሚያዋስኑት አካባቢወች የሚገኙ የጨረቃ ቤቶች በሙሉ እንድፈርሱ መመሪያ ወጥቷል። በመስተዳድሩና በህዝብ መካከል ምንም አይነት አይነት ውይይት አልተደረገም። በዚህ ዘመቻ በመቶ ሽወች የሚቆጠሩ ዜጎች ያለምንም ተተኪ ቤቶች ይፈናቀላሉ። በነፋስ ስልክ አካባቢ ካለምንም ካሳ ከሶስት ሽህ በላይ ነዋሪወችን በማፈናቀል ቦታው ለቻይና ባለሃብቶች ተሽጧል።
እንደ አድስ ይከለሳል በተባለው የአድስ አበባ ማስተር ፕላን መሰረት ከአስር የሚበልጡ ቤቶች ይፈርሳሉ
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢራን የቀድሞ የመከላከያ ሚንስቴር ሰራተኛዋን ለአሜሪካ ምረጃ አቀብሏል በሚል ክስ በሞት መቅጣቷን አስታወቀች። ቃል አቀባዩ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ የሞት ቅጣቱ ስለተፈጸመበት ግለሰብ የተናገሩት ስለ ሌላ ለውጭ ሃይሎች ሰልሏል ተብሎ ስለተከሰሰ ተጠርጣሪ በገለጹበት ወቅት ነበር። ሬዛ አስጋሪ የተባለው ግለሰብ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ባሳለፍነው ሳምንት መሆኑን የፍርድ ቤት ቃል አቀባይ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ እንዳሉ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ሬዛ አስጋሪ የኢራንን የሚሳኤል ፕሮግራም ዝርዝር መረጃ ለአሜሪካ የስላል ተቋም ሲአይኤ እአአ ሁለት ሽህ ላይ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ ነው። ቃል አቀባዩ እንደተናገሩት መሃሙድ ሙሳቪ ማጃድ የተባለ ሌላኛው ግለሰብ ለሲአይኤ እና ለእስራኤል መንግስት የስለላ ድርጅት ሞሳድ መረጃ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ የሞት ፍርድ እንደተላለፈበት ተናግረዋል። በተመሳሳይ ከአንድ ወር በፊት የቀድሞ የኢራን መከላከያ ሚንስቴር መስሪያ ቤት ሰራተኛ የነበረው ጃላል ሃጅዛቫር ለሲአይኤ ሰልሏ ተብሎ በሞት ተቀጥቷል። መሃሙድ ሙሳቪ ማጃድ ለሲአይኤ እና ሞሳድ አሳልፎ የሰጠው መረጃ በሶሪያ የኢራን ጦር እንቅስቃሴን በተመለከተ ነው ተብሏል። በወቅቱ ሚንሰቴር መስሪያ ቤቱ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል በስም ያልጠቀሳቸው የሞት ፍርድ የተላለፈባቸው እንዳሉ አሳውቆ ነበር። ከአንድ አመት በፊት የኢራን የደሃንነት ሚንስቴር የአገሪቱን የኒውክሌር እና ሌሎች ወታደራዊ ተቋማት ዝርዝር መረጃ ለሲአይኤ አሳልፈው ሰጥተዋል ያላቸውን ሰወች በቁጥጥር ስር አውሎ እንደነበረ ማሳወቁ ይታወሳል። በወቅቱ ሃጅዛቫር በክፍያ ለሲአይኤ ሲሰልል መቆየቱን አምኗል ተብሎ ነበር።
ኢራን ለሲአይኤ መረጃ አቀብሏል ያለችውን ግለሰብ በሞት ቀጣች
Generate a news headline for the following article.
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ከወለድ ነፃ በሆነው የባንክ አገልግሎት ዘርፍ ያሰባሰበው ተቀማጭ ገንዘብ ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ሲደርስ ከዚሁ ዘርፍ ያገኘው የትርፍ መጠን ከካቻምናው ይልቅ ከፍተኛ ብልጫ ማሳየቱ ተገለጸ። እንደ ባንኩ መረጃ፣ ካቻምና የውጭ ምንዛሪ ግኝቱ በአንድ ነጥብ ሶስትስድስት በመቶ ቀንሶ የሁለት መቶ ነጥብ ስምንትአራት ሚሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል። በወለድ ነፃ አገልግሎት ዘርፍ ስኬታማ ሆኖ የታየው የባንኩ አፈፃጸም የስላሳ ስምንት ነጥብ አራት ሚሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ የተገኘበት አግባብ ሲሆን፣ ከካቻምናው አኳያም በአርባ ሰባት በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስክ ባንኩ ያገኘው አጠቃላይ ገቢ አንድ መቶ ስልሳ ነጥብ አንድዘጠኝ ሚሊዮን ብር እንደሆነ ባንኩ አስታውቆ፣ ይህ የገቢ መጠን ከካቻምናው የአንድ መቶ ሰማኒያ አንድ በመቶ እድገት እንደታየበት ጠቅሷል። የባንኩ አጠቃላይ የሃብት መጠንም እንደዚሁ በአርባ አራት በመቶ እንደጨመረና ባንኩ በሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት መጨረሻ ያካበተው የሃብት መጠንም ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር እንደደረሰ አስታውቋል። ባንኩ የሁለት መቶ ስላሳ ሰባት በመቶ ብልጫ በማሳየት በሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት ከወለድ ነፃ በሆነው ዘርፍ ስላሳ ዘጠኝ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ብር ቢያተርፍም፣ በሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት የተመዘገው ትርፍ ግን ወደ አንድ መቶ ስላሳ ሁለት ሚሊዮን ብር በማደጉ የሁለት መቶ ስላሳ ሰባት በመቶ ጭማሪ እንደታየበት ባንኩ አስታውቋል። በሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት አሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንል የሰጠው አጠቃላይ የብድር መጠን ስምንት ነጥብ ሁለትሶስት ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህም ከሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት አኳያ በአርባ ሶስት በመቶ ብልጫ ማሳየቱ ተጠቅሷል። የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ በወለድ አልባ የባንክ አገልግሎት ማሰባሰብ የቻለው የገንዘብ መጠንም በሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት ከተበሰበሰው መጠን አንፃር የአንድ መቶ ሰባ አምስት ነጥብ አራት በመቶ በማደግ ወደ ሁለት ነጥብ አንድዘጠኝ ቢሊዮን ብር ደርሷል። ባንኩ በሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት በጥቅል ያገኘው የውጭ ምንዛሪ መጠን፣ በሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት ካስዘመገበው አኳያ መጠነኛ ቅናሽ አሳይቷል። በሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት ይህ መጠን ሶስት መቶ አስር በመቶ ነበር።
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ከወለድ አልባ አገልግሎት ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ አሰባሰበ
Create a short title for the given news content.
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን ውጥረት ተከትሎ በመከላከያ አመራር ላይ ከፍተኛ ብወዛ እየተደረገ መሆኑ ተሰማ። በጀኔራል መኮንኖች አካባቢ አመራሩ በህወሃት ጀኔራሎች በመያዙ ብወዛው ከዚያ በመለስ ባለው የስልጣን መዋቅር ላይ ማተኮሩ ተመልክቷል። በቅድሚያ ብርጋደር ጀኔራል ሃይሌ ጥላሁን እንድሁም ሜጀር ጀኔራል አባዱላ ገመዳን በጡረታና ወደ ሲቪል በማዛወር ወጥነቱን የማስፋቱ እንቅስቃሴ መጀመሩን የሚገልጹት የመከላከያ ምንጮች ከምርጫ ዘጠና ሰባት በኋላ ሁኔታወች ፍጹም መቀየራቸውንና የሰራዊቱ አመራር ይበልጥ በህወሃት ታጋዮች ቁጥጥር ስር የወደቀበት መሆኑን ያስታውሳሉ። በምርጫ ዘጠና ሰባት ማግስት የአየር ሃይል አዛዥ ሜጀር ጀኔራል አለምሸት ደግፌን ጨምሮ አምስት የኦሮሞና የአማራ ጀኔራሎች ከሰራዊቱ ሲሰናበቱ በርካታ ከፍተኛ መኮንኖችም በተመሳሳይ ተባረዋል። ኮለኔል አለሙ ቅጣቴ በኬንያ በኤምባሲው ስር ካለው ስውር የደህንነት መዋቅር ወደ አድስ አበባ ወታደራዊ ደህንነት ሲዛወሩ ኮለኔል አለሙ ጨከነ ከሰሜን እዝ ተነስተው በተመሳሳይ ወደ ወታደራዊ ደህንነት ተልከዋል። ኮለኔል ስለሽ አሰፋና ኮለኔል አዱኛ ገርባ ከሰሜን እዝና ከማእከላዊ እዝ የሰራዊቱ መደብ ተነስተው ወደ ትራንስፖርት ዘርፍ ተሸኝተዋል። በዚህም መሰረት ኮለኔል አበራ ለማ፣ኮለኔል ሙሉ ዘውደ እንድሁም ሻለቃ ደጀኔ ጉርሙ ከሰራዊቱ አመራርነት ተነስተው ወደ ሎጅስቲክ ተዛውረዋል። ኮለኔል ቱሉ ኢርኮ ከወታደራዊ ዘመቻ መመሪያ ተነስተው ወደ ስታፍ ኮሌጅ ሲሄዱ ኮለኔል ቻሌ አየለም ከዘመቻ መምሪያ ወደ ሰላም ማስከበር ተዛውረዋል። ሻለቃ ንጉሴ ኤጀርሳ፣ኮለኔል ደንቢ ገሪ፣እንድሁም ኮለኔል ገረመው ሁንደ ከሰራዊቱ አመራር ወደ ስልጠና ሲወሰዱ ኮለኔል ገዝሙ ደበላና ኮለኔል ሰለሞን ሁንደ ወደ ምእራብ እዝ አስተዳደር ክፍል ተሸኝተዋል። እነዚህ በጡረታ የተሸኙት ጀኔራሎች በሰራዊቱ ውስጥ ካሉት የህወሃት ጀኔራሎች ጋር ሲነፃጸሩ ከብዙወቹ በእድሜ ያነሱ መሆናቸውም ታውቋል።
በመከላከያ አመራር ላይ ከፍተኛ ብወዛ እየተደረገ ነው
Generate a news headline for the following article.
ነህሴ አንድ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች የታየው ዝናብ እጥረትና የተከሰተው ድርቅ ኢሊኖ እየተባለ የሚጠራው የአየር መዛባት የፈጠረው ነው ብሎአል። ሚኒስቴሩ በውጭ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን የችግሩን አሳሳቢነት ይፋ ማውጣታቸውን ተከትሎ የሰጠው የመጀመሪያ መግለጫ ነው። በተለያዩ አካባቢወች የእንስሳት መኖና እና የምግብ እጥረት ተፈጥሯል ብሎአል። ገዥው ፓርቲ አገሪቱ በምግብ ራሷን መቻሏን በተደጋጋሚ ሲናገር ቢሰማም የዝናብ እጥረት ሲያጋጥም ችግሩ ይፋ መውጣቱ በግብርናው ዘርፍ ተገኘ የሚባለው ስኬት ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ከመዋል ያለፈ ፋይዳ እንደሌለው ዘጋቢያችን አስተያየቱን አስፍሯል። የምግብ እጥረት እና የምግብ ዋጋ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተከሰተ ሲሆን በተለይ በመጭው መስከረም የእንስሳት ምርቶች እና እህል ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል የውጭ ድርጅቶች በማስጠንቀቅ ላይ ናቸው።
ድርቁ የኢሊኖ ውጤት ነው ሲል ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
Generate a news headline for the following article.
በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን መቀመጫና አድሷ የኢንዱስትሪወች መዳረሻ በሆነችው የደብረ ብርሃን ከተማ፣ በዘንድሮ የበጀት አመት ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት ለአልሚ ባለሃብቶች መከለሉ ተጠቆመ። በተያዘው የበጀት አመት ከአራት መቶ በላይ ኢንዱስትሪወችን ወደ ከተማዋ ለማምጣት መታቀዱን ያስታወሱት የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽህፈት ቤት ሃላፊው፣ ይህንን ማስተናገድ የሚችል ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት በየክላስተሩ መከለሉን አስታውቀዋል። ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ዝርጋታ አኳያ ከሶስት መቶ ስልሳ ሜጋ ዋት በላይ የሚያመነጭ ሰብስቴሽን በከተማዋ እንደተገነባ ያስታወቁት አቶ ብርሃን፣ ይህም የብዙወቹን ፋብሪካወች ፍላጎት የሚያዳርስና ከመስመር ዝርጋታ ጋርም በተገናኘ በተያዘው የበጀት አመት የክልሉ መንግስት ዘጠኝ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር በጀት መድቦ ከሰብስቴሽን እስከ ኢንዱስትሪ መንደር ድረስ የኤሌክትሪክ መስመር መዘርጋቱን ተናግረዋል። ሃላፊው አክለው ከፕሮጀክት አኳያ ትልልቅ ስም፣ ካፒታልና ሰፊ የስራ እድል ሊፈጥሩ የሚችሉና አልፎ ተርፎም የአካባቢውን ጥሬ እቃ ሊጠቀሙ የሚችሉ ኢንዱስትሪወች ወደ ከተማዋ መምጣት መጀመራቸውን ገልጸዋል። በከተማዋ አራት ኢንዱስትሪ መንደሮች እንዳሉ ያስረዱት ሃላፊው፣ ከመሰረተ ልማት ግንባታ መሟላት ጋር በተገናኘ በተወሰነ ደረጃ የለሙ እንዳሉ አስታውቀው፣ ሆኖም ሁሉም ያልተሟሉ በመሆናቸው መንግስት ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ባሻገር አልሚ ባለሃብቱ አንድ ላይ ሆኖ የማልማት ሃላፊነት እንዳለበት በመነጋጋር፣ ከመንግስት ባልተናነሰ በጀት ባለሃብቱ የሚያለማበት ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሲገቡ ከሰባ አምስት ሽህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ያስረዱት አቶ ብርሃን፣ አብዛኞቹ በቅድመ ግንባታና በግንባታ ሂደት ላይ ቢሆኑም፣ ወደ ማምረት በገቡት ኢንዱስትሪወች ከሃያ ሽህ በላይ የስራ እድል እንደተፈጠረ አስታውቀዋል። ደብረ ብርሃን በአካባቢዋ ያለው ሰላም ምቹ የኢንዱስትሪ መዳረሻ እንድትሆን አስችሏታል ያሉት ሃላፊው፣ ከዚህ ባሻገር ባለሃብቱ ወደ ከተማዋ ሲመጣ ምንም አይነት የቢሮክራሲ ችግር እንዳያጋጥመው የከተማዋን አመችነት በማስተዋወቅ፣ ከፕሮጀክት ውሳኔ እስከ ፋብሪካ ግንባታ ድረስ ያሉ እንቅስቃሴወችን ከቢሮክራሲ በማላቀቅ የተሻለ ስራ እንድመዘገብ ተሰርቷል ብለዋል። በተጠናቀቀው የበጀት አመት በኢንቨስትመንት ረገድ ከሶስት መቶ በላይ የሚደርሱ ባለሃብቶችን ለመሳብ የታቀደ መሆኑን፣ በዚህም ሁለት መቶ ዘጠና ዘጠኝ የሚደርሱ ባለሃብቶችን ለመሳብ እንደተቻለ ተገልጾ፣ አርባ ሚሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘግባሉ ተብሎ በእቅድ ተይዞ ከአርባ አንድ ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል እንዳስመዘገቡ ተጠቁሟል። በአጠቃላይ ከአምስት መቶ ስልሳ በላይ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በደብረ ብርሃን ከተማ እንደሚገኙ የተጠቆመ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ሰማኒያ በመቶ የሚሆኑት ኢንዱስትሪወች እንደሆኑ፣ በከተማ ግብርናና በአገልግሎት ዘርፍም ከሰማኒያ ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ፕሮጀክቶች እንደሚገኙ ተመላክቷል። የከተማዋ አርሶ አደር ከመሬቱ ላይ በልማት ምክንያት ስለተነሳ ሳይሆን ለምን በቶሎ አይለማም የሚል ጥያቄ ያለው ነው ያሉት የጽህፈት ቤት ሃላፊው፣ ሆኖም በልማት ምክንያት የተነሳ አርሶ አደር የተከፈለውን ካሳ በተገቢው መንገድ ስራ ላይ እንድያውለው ራሱን የቻለ ኮሚቴ ተደራጅቶ እየሰራ ነው ብለዋል።
በደብረ ብርሃን ከተማ ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሃብቶች መከለሉ ተጠቆመ
Provide a news headline based on the following text.
የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ለንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የሚውል የአንድ ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ብር ብድር ለመስጠት፣ ከአስር መካከለኛ ከተሞች ጋር ስምምነት ማድረጉ ተሰማ። ለፕሮጀክቶቹ ግንባታ የሚውለው ገንዘብ ከአገር አቀፍ የዋሽ ፕሮግራምና አንድ ቅርጫት ፕሮግራም ከተሰኘ ድርጅት እንደሆነ፣ የውሃ ፈንድ ለሪፖርተር የላከው መረጃ ያሳያል። የፊርማ ስነ ስርአቱ የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዋና ዋኬና የተጠቃሚ ከተሞች የበላይ ሃላፊወች በተገኙበት በአራራት ሆቴል እንደተካሄደ ተገልጿል። በብድር የቀረበው ገንዘብ ከሃያ እስከ ስላሳ አመታት ለሚቆይ ጊዜ በጣም ዝቅተኛ በሆነ ወለድ እንደሆነ ተነግሯል። የተጠቀሰው ብድር የድላ፣ የተርጫ፣ የወሊሶ፣ የለገጣፎ፣ የሳውላ፣ የፊንጫዋ፣ የወራቤ፣ የያቤሎ፣ የቦድቲና የዶዶላ ከተሞችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ለማወቅ ተችሏል። የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት በአዋጅ ከተቋቋመበት ከጥር አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት አመተ ምህረት ጀምሮ እስካሁን ድረስ፣ በአንድ መቶ ስድስት ከተሞች ውስጥ ለሚገኙ አንድ መቶ ሃያ አንድ የመጠጥ ውሃና የሳኒቴሽን አገልግሎት ፕሮጀክቶች ግንባታ እገዛ ማድረጉ ተገልጿል።
የውሃ ልማት ፈንድ ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውል አንድ ነጥብ ስድስት ቢለዮን ብር ብድር ለከተሞች ማቅረቡን አስታወቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ህዳር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት አርባ አምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ዜጎችን በትምህርት መቅረጽ የሚቻለው ሃገር ሰላም ስትሆን በመሆኑ ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮችም ሆነ ዛሬ ሃገርን ለማዳን የህልውና ዘመቻ ላይ ለሚገኘው ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ዩኒቨርሲቲያችን ደጀንነቱን በማሳየቱ እጅግ ደስተኛ ነኝ ብለዋል። ዩኒቨርሲቲው አንድመቶ ኩንታል ስኳር፣ አንድመቶ ኩንታል ጤፍ ፣ ሃምሳ ዘመናዊ አልጋ ፣ ሁለት መቶ ብርድልብስ እና አርባ ሰንጋ በአጠቃላይ ስድስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በማውጣት ነው ድጋፍ ያደረገው። በተጨማሪም ከአስተዳደሩ እንድሁም ከሰራተኞች ስላሳ ዘጠኝ ሚሊየን ብር በመሰብሰብ ድጋፍ አድርጓል መባሉን ከመከላከያ ሰራዊት የፌስቡክ ገጽ ያኘነው መረጃ ያመለክታል። የመከላከያ ፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ወይዘሮ ማርታ ሉዊጅ በበኩላቸው ለመከላከያ ሰራዊት አጋርነቱን በተግባር በማሳየት አስተዋጽኦ እያበረከተ ለሚገኘው ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምስጋና አቅርበዋል። አካባቢወን ይጠብቁ ወደ ግንባር ይዝመቱ መከላከያን ይደግፉ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
Create a short title for the given news content.
የዋሊያወቹ አጥቂ በጉዳት ምክንያት ከስብስቡ ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የሁለት ሽህ ሃያ ሶስት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታወች በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያወቹ ፣ የምድቡን ጨዋታ ከማድረጉ አስቀድሞ ለአቋም መለኪያ የሯንዳ ብሄራዊ ቡድን ይገጥማል። ለዚህም ማሳያ ዋሊያወቹ በካሜሮን አፍሪካ ዋንጫ ላይ በምድብ አንድ ጨዋታ በተከላካይ የተሰራ ስህተት፣ እንድሁም በአልጀሪያው የቻን ውድድር በግብ ጠባቂ የተሰራው ስህተት ብሄራዊ ቡድኑን ከምድቡ ማለፍ እንድሳነው ማድረጉ ይጠቀሳል። የካፍን መስፈርት ያሟላ ስታድየም ባለመኖሩ፣ በአገር ውስጥ አለም አቀፍ ጨዋታወችን እንዳታከናውን የታገደችው ኢትዮጵያ፣ ብሄራዊ ቡድኗ የማጣሪያ ጨዋታውን በአገር ውስጥ ካከናወነ ሁለት አመታትን ተሻግረዋል። ብሄራዊ ቡድኑ ለውድድር ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ እንድሁም በውድድሮች ላይ ለመሳተፍ መንግስትን የገንዘብ ድጋፍ ሲጠይቅ ከርሟል። ዋሊያወቹ የምድባቸውን ሶስተኛና አራተኛ ጨዋታወች የሚያደርጉ ሲሆን፣ ለቅድመ ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ የሯንዳ አቻቸውን እሁድ መጋቢት አስር ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም እንደሚገጥሙ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታውቋል። አሰልጣኝ ውበቱ ብሄራዊ ቡድኑ ለካሜሮኑ አፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ እያከናወነ ባለበት ወቅት፣ የአሰልጣኝነት መንበሩን ከአሰልጣኝ አብርሃም መብራሃቱ ላይ ከተረከቡ በኋላ በካሜሮን አፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ፣ በአለም ዋንጫ ማጣሪያ፣ እንድሁም በቻን ውድድር ላይ ብሄራዊ ቡድኑን መምራት ችለዋል። በምትኩም የኢትዮጵያ መድን አጥቂ የሆነውና በቻን ውድድር ላይ የብሄራዊ ቡድን አባል የነበረው ኪቲካ ጀማ ጥሪ እንደተደረገለት ተገልጿል። በዚህም መሰረት ዋሊያወቹ ከጊኒ ብሄራዊ ቡድን ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ወደ በአይቮሪኮስት ለሚያደርጉት ጉዞ ውሳኝነት እንዳለው እሙን ነው። በዚህም መሰረት ብሄራዊ ቡድኑ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ይረዳው ዘንድ፣ በቻን ውድድር ላይ የታዩ ክፍተቶችን አርሞ ከምድቡ ማለፍ የሚችልበት አጋጣሚን መጠቀም እንደሚገባው እየተገለጸ ይገኛል። በአንፃሩ ብሄራዊ ቡድኑ ከአገር ውጭ ዝግጅት ለማድረግ እንድሁም በውድድር ላይ ለመካፈል ከመንግስት የሚጠይቀውን የገንዘብ ድጋፍ ለምን የስታድየሞቹ ግንባታ ላይ አውሎ ማፍጠን አልተቻለም የሚለው የበርካቶች ጥያቄ ነው።
ብሄራዊ ቡድኑ ለአቋም መለኪያ ሯንዳን ይገጥማል
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ቻይናዊቷ ጓን ዩ በተመሳሳይ ጊዜ በ የተለያዩ ኩባንያወች መቀጠሯ ከታወቀ በኋላ በማጭበርበር ወንጀል ተከሰሰች። ጓን ዩ የድርጅት ስራን ለማግኘት በምታደርገው የማያቋርጥ ፍለጋ በጣም የተጠመደች ስለነበር ብዙ የስራ ቃለ መጠይቆች በተመሳሳይ ጊዜ ሲከታተሉባት ለሌሎች ሰወች በማስተላለፍ ኮሚሽን እንደምትቀበልም ነው የተነገረው። በዚህ ወቅት ለዚህ ኩባንያ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤዋን ለማስገባት በማሰብ በስህተት ለሌላ ኩባንያ እና ለብዙ የኦንላይን ስራ እንደላከችና በዚህም የማጭበርበሪያ ስልቷ እንደተነቃባት ተገልጿል። በዚህ ሁሉ ኩባንያወች ውስጥ በምታገኘው ረብጣ ገንዘብም በቻይና ሻንጋይ ውስጥ ውድ ዋጋ ያለው አፓርታማ መግዛቷም ተሰምቷል። ይህ ሲሆን አንድም ቀን የትኛውም የስራ ገበታዋ ላይ ተገኝታ አለማወቋና ደመወዝ ሲከፈላት መቆየቷ አጃኢብ አሰኝቷል። በዚህም የማጭበርበር ድርጊቷ በቁጥጥር ስር ስትውል ለሌላ የስራ ቃለ መጠይቅ ስታደርግ እንደነበርም ነው የተሰማው። ከዚህ ሁሉ ጊዜ በኋላ በአንድ ስህተት ለአመታት ያለስራ ሲከፈላት የነበረው ደምወዟን የሚያሳጣ እሷንም ለክስ የሚዳርግ ሁኔታ ተፈጠረ። የቴክኖሎጅ ኩባንያ ባለቤት የሆኑት ሊዩ ጅያን ዩኢን እና ሌሎች ሰባት ተባባሪወችን በሽያጭ ቦታወች ቀጥረው እንደነበርና አንድም ሽያጭ ስላላስገኙ ከሶስት ወራት የሙከራ ጊዜ በኋላ አባረሯቸው። ወደ አድስ የስራ ቃለ መጠይቆች ስትሄድ፣ ከደንበኞቿ ጋር መገናኘቷን ለማረጋገጥ ፎቶወችን አንስታ ቀድሞውኑ ወደምትሰራባቸው ቀጣሪወቿ በመላክ ደንበኞች ጋር እንደሆነች ታስመስላለች ተብሏል። የቻይና መገናኛ ብዙሃን እንደዘገበው ይህ አይነቱ ማጭበርበር በቻይና የተለመደ ችግር ነው።
ለአመታት በ ኩባንያወች ተቀጥራ በስራ ገበታዋ ተገኝታ የማታውቀው እንስት
Provide a news headline based on the following text.
በእስራኤልና በጋዛ ያለው ግጭት በድጋሜ ከተቀሰቀሰ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። አስራኤል በጋዛ የሚገኘው የወታደራዊ ካምፕ ኢላማዋ እንደነበር አስታውቃለች እስራኤል ረጅሙን የጋዛ ዋሻ አፈረሰች ባለስልጣናቱ እንዳስታወቁት በተወረወረ ቦምብ አንድ እስራኤላዊ ሲገደል ከእስራኤል በተሰነዘረ ጥቃት ደግሞ እናትና ልጅን ጨምሮ አራት ፍሊስጤማውያን መገደላቸውን ገልጸዋል። አይ ኤስ በጀነራል ካሊፍ ጦር ላይ ጥቃት ሰነዘርኩ አለ ጥቃቱ የተጀመረው አካባቢው መከለሉን ተከትሎ በጋዛ በተነሳ ተቃውሞ ምክንያት ሲሆን እስራኤል አካባቢውን የከለልኩት በጋዛ የሚደርሱ የጦር መሳሪያወችን ለመቆጣጠር ነው ብላለች። የፍሌስጤም ታጣቂ ሁለት የእስራኤል ወታደሮችን በድንበር አካባቢ የገደለ ሲሆን አይ ድ ኤፍ ጥቃቱን በእስላማዊ ጅሃድ አሳቧል። በግብጽና በተባበሩት መንግስታት ጣልቃ ገብነት የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ወደ ጎን በመተው አሁን በቅርቡ በደረሰው ጥቃት ውጥረት መንገሱን በእየሩሳሌም የሚገኘው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ቶም ባቲማን ዘግቧል። ባለፈው ወር ከተደረገው የድንበር ስምምነት በኋላ የሁለቱ አገራት ቁርሾ በድጋሜ ያገረሸ ሲሆን ሁለት የእስራኤል ወታደሮች ከተገደሉ በኋላ ሁለት የሃማስ ታጣቂወችን ጨምሮ አራት ፍሊስጤማውያን በሳለፍነው አርብ ተገድለዋል። ቻይና ሙስሊም ዜጎቿን እየሰለለች ነው ተባለ በመግለጫውም እስራኤል ባለፈው ወር በግብጽ አሸማጋይነት የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት መጣሷንም ጨምሮ ተናግሯል። የሃማሱ ቃል አቀባይ አብደል ላቲፍ አል ቃኗ የአጸፋ ምላሹ የተሰጠው ህዝባችንን ከጥቃት ለመከላከል ነው፤ የህዝባችን ደም ፈሶ አይቀርም፤ ትግላችንም የሚቀጥል ይሆናል ሲሉ ቅዳሜ እለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ይሁን እንጅ እናትና ልጅ የተገደሉት በፍሊስጤም በተተኮሰና ኢላማውን በሳተ ሮኬት ነው ስትል እስራኤል አስተባብላለች። በጋዛ እስራኤል ድንበሯን መዝጋቷንና የውጭ እርዳታ መቋረጡን ተከትሎ በኢኮኖሚ ችግር የሚንገላቱ ሁለት ሚሊዮን ፍሊስጤማውያን ይኖራሉ።
ጋዛ በእስራኤል ላይ በሰነዘረችው ጥቃት የተነሳ ውጥረት ነገሰ
Generate a news headline for the following article.
በአመት ሰማኒያ ሁለትሽ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋል። አሁን ግን፣ በህጋዊ ምዝገባ የመሄድ እድል በእገዳ ስለተዘጋ፣ አማራጭ በማጣት፤ በየመን በኩል የሚጓዙ ሴቶች ቁጥር ጨምሯል ሽ። ለስራ ወደ አረብ አገራት መጓዝ የተከለከለው፣ ጉዳት ይደርስባቸዋል በሚል ነበር። የዛሬ አራት አምስት አመት፣ ወደ አረብ አገራት የሄዱ ኢትዮጵያውያን ላይ ሲደርስ የነበረው ጉዳት ቀላል አይደለም። በህጋዊ ምዝገባ ወደ አረብ አገራት መሄድ፣ የዛሬ ሁለት አመት ከመታገዱ በፊት፣ እንድህ አይነት እልቂት አይከሰትም ነበር። ነገር ግን፣ ያንን ጉዳት ለመቀነስ በትጋት ከመስራት ይልቅ፣ ጉዞወቹን ማገድ አቋራጭ መፍትሄ ሆኗል። በእርግጥም በየጊዜው፣ ለአደጋ የሚጋለጡ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ጥቂት አይደሉም። ሃያሽ የመናዊያን በጦርነት ወደ ጅቡቲ፣ ሶማሊያና ኢትዮጵያ ተሰዷል። ነገር ግን፣ እገዳው፣ በጎ ውጤት አላስገኘም። ጭካኔ ነው የአምስት የአስር ሰወች መሞት የሚቆረቁረው ሰው፤ መቶ፣ ሁለት መቶ፣ ሰወችን ለሞት የሚዳርግ እገዳ ማወጅ።
ወደ የመን የሚሰደዱ ኢትዮጵያውያን በዝተዋል
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአሸባሪው ህወሃት ምክንያት በተወሰኑ የአገሪቱ አካባቢወች የእርሻ ስራወች ቢስተጓጎሉም እንደ ሃገር የምርት እጥረት አይገጥመንም ሲሉ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ገለጹ። በአገር ደረጃ በሁለት ሽህ ምርት እቅድ ዘመን ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን አራት መቶ ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ አመልክተው ፥ይህን እቅድ ለማሳካትና በአሸባሪው ህወሃት ምክንያት እርሻ ስራ በተስጓጎለባቸው የተወሰኑ አካባቢወች የሚገኘውን ምርት ለማካካስ ጭምር ርብርብ እየተደረገ ነው ብለዋል። ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፥ መንግስት ሳይፈልግ በገባበት ጦርነት ሳቢያ በተወሰኑ የሃገሪቱ አካባቢወች የእርሻ ስራወች ቢስተጓጎሉም እንደ ሃገር የምርት እጥረት አይገጥመንም ብለዋል። በተለይ ምርታማ በሆኑ የአገሪቱ አካባቢወችም የተሻለ ምርት ለማግኘት የሚያስችሉ ስራወች እየተሰሩ ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በአሸባሪው ህወሃት የእርሻ ስራወች ቢስተጓጎሉም እንደ አገር የምርት እጥረት አይገጥመንም የግብርና ሚኒስቴር