instruction stringclasses 5
values | extractive_text stringlengths 388 1.98k | summary stringlengths 21 118 |
|---|---|---|
Create a short title for the given news content. | ደንበኞች በሞባይል ቁጥራቸው ሂሳብ መክፈት ይችላሉ አንበሳ ባንክ ቤልካሽ ቴክኖሎጅ ሶሉሽንስ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን በሱቆችና መደብሮች ገንዘብን በሞባይል ለማዘዋወር የሚያስችል አድስ ቴክኖሎጅ ስራ ላይ አዋለ። ደንበኞች በሞባይል ቁጥራቸው የባንክ አካውንት መክፈት የሚችሉበት አድስ አሰራር መጀመሩን የተናገሩት የስራ ሃላፊወቹ ደንበኛው በሚሰጠው የግል የሚስጢር ቁጥር ገንዘቡን ማስቀመጥ ማዘዋወርና መላክ እንደሚችልም ተናግረዋል። የባንኩና የቤልካሽ ቴክኖሎጅ ሶሉሽንስ የስራ ሃላፊወች ሰሞኑን በጋራ በሰጡት... | አንበሳ ባንክ ገንዘብን በሞባይል የማዘዋወር አድስ ቴክኖሎጅን ስራ ላይ አዋለ |
Generate a news headline for the following article. | በሶስት መንግስታት ከፓርላማ ፕሬዚዳንትነት እስከ ርእሰ ብሄርነት ኢትዮጵያን መርተዋል። የቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ በሰባት አሰርታት የስራ ጉዟቸው፣ በእውቀታቸውና በሙያቸው በተሰማሩባቸው የተለያዩ መስኮች ጉልህ ሚና እንደተጫወቱ ይነገርላቸዋል። ኢትዮጵያን በፕሬዚዳንትነት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሁለት ሽህ ስድስት ለ አመታት የመሩት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ቀደም ባሉት ስድስት አሰርታት ውስጥም በኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትና በሃብረተሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት በተለ... | የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሁለት ሽህ |
Provide a news headline based on the following text. | ታዳጊው አምበሴ አስቻለው ሰው ለመግደል በማሰብ ተበዳይን ደረቱ ላይ ስድስት ቦታወች ላይ በጩቤ በመውጋት የቀኝ ሳምባው ላይ የደም መፍሰስ ጉዳት እንድደርስበት በማድረጉ በፈጸመው ተራ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ሙከራ መከሰሱን የአቃቢ ህግ የክስ ዝርዝር ያስረዳል። ሰሞኑን የዋለው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ኛው ችሎት ተከሳሹ ከዚህ በፊት ወንጀል ፈጽሞ የማያውቅ መሆኑንና እድሜው አመት መሆኑን ከግምት በማስገባት በ አመት ጽኑ እስራት እንድቀጣ ወስኗል። በአቃቤ ህግ የክስ ዝርዝር ለወንጀሉ ምክ... | የ አመቱ ታዳጊ በመግደል ሙከራ አመት ተፈረደበት |
Create a short title for the given news content. | ኢሳት መስከረም ዘጠኝ ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ ነዋሪነታቸው በዚህ በአሜሪካ ዋሽንግተን ድሲ ከተማና የተለያዩ ግዛቶች የሆኑ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ መንግስት በመፈጸም ላይ ያሉ ግድያወችንና አፈናወችን በአስቸኳይ እንድቆም በመጠየቅ ሰኞ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ በተካሄደበት ወቅት ዝናባማ የአየር ጸባይ ቢኖርም፣ በአካባቢው የተገኙ ኢትዮጵያውያን እየጣለ የነበረው ዝናብ ሳያግዳቸው የተለያዩ መልእክቶችን ሲያስተላልፉ እንደረፈዱ ከስፍራው የደረሰን መረጃ... | በኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን አፈና በመቃወም በአሜሪካ ዋሽንግተን ድሲ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት የሁለቱን ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንደሚያረጋግጥና ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትብብር እንደሚፈጥር ተገለጸ። የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ኢዮብ ተካልኝ ዶክተር በበኩላቸው፥ በህጋዊ መንገድ የወደብ ባለቤትና ተጠቃሚ መሆናችን ኢኮኖሚያዊ ብቻ ሳይሆን ሁለንተናዊ ጥቅም ያለው በመሆኑ ታላቅ ሃገራዊ ድል ነው ብለዋል። ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት ስምምነቱ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ በጋራ እንድለሙ... | ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው ስምምነት ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትብብር እንደሚፈጥር ተገለጸ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ ፣ ሰኔ አምስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አተገባበር ዙሪያ እያደረጉት ያለው ድርድር ለሶስተኛ ቀን በቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል። ኢትዮጵያም ሃገራቱ ድርድሩ ሁሉንም ወገን እኩል ተጠቃሚ ወደሚያደርግ ውጤት በሚያደርስ የመተማመን መንፈስ ማካሄድ እንደሚገባ ነው ያሳሰበችው። በድርድሩ በሃገራቱ መካከል የተዘጋጁ ሰነዶች ልውውጥ እና በሃገራቱ መካከል ባሉ መሰረታዊ ልዩነቶች ላይ በቀጣይ ውይይት እንድደረግ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በት... | በግድቡ ላይ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ውይይት እንደቀጠለ ነው |
Create a short title for the given news content. | እንዷውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከኦክቶቨር ሶስት አምስት ሁለት ሽህ ከመስከረም ሃያ ሁለት ሃያ አራት ሁለት ሽህ ስድስት አመተ ምህረት የአለም የጽንስና ማህጸን ሃኪሞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ህክምና ፌደሬሽንን አህጉራዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ ያካሂዳል። በዚህ እትም የምናስነብባችሁ የቤተሰብ እቅድ ወይንም ማለት ልጅን ካለመውለድ ጋር ብቻ የሚያያዝ ሳይሆን ፕሮግራሙ ልጅን ለመውለድ የሚደ ረገውን ክትትል እንደሚጨምርም የሚያሳይ ነው። የወንዶች እስፐርም ጥራትና ብዛት ወይንም የሴቶችን ማህጸ... | የ አፍሪካ የመጀመሪያ ስብሰባ በኢትዮጵያ |
Provide a news headline based on the following text. | የፋሽስት ኢጣሊያ ሰራዊት ድል የተመታበትና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሃበር የተመሰረተበት ሰባ አምስትኛ አመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ፣ አርበኞች የከፈሉትን መስዋእትነት በሚያትቱ ሲምፖዚየሞችና ልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ማሃበሩ አስታወቀ። ሚያዝያ ሃያ ሰባት ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት የሚከበረው የአልማዝ ኢዮቤልዩ ወረራው ስላደረሰው ተጽእኖ የሚያወሱና፣ የዛሬው ትውልድ ያለበትን ሃላፊነት የሚያመላክቱ ጥናቶች የሚቀርቡበት እንደሆነ የማሃበሩ ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ገልጸ... | ፋሽስት ኢጣሊያ ድል የተመታበት ሰባ አምስትኛ አመት ሊከበር ነው |
Provide a news headline based on the following text. | በአድስ መልኩ ብቅ ብለው የነበሩት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ሉሲወቹ በአንድ ወቅት የአገሪቱ የስፖርት ቤተሰብ መነጋገሪያ ነበሩ። አሰልጣኟ ይህን አስተያየት እስከሰጡበት ድረስ ቡድናቸው ጨዋታውን በሚያደርግበት የአድስ አበባ ስታድየም ዝግጅት ያደረገው ለአምስት ቀን ብቻ ቢሆንም፣ ከዚያ በፊት በመድንና በመከላከያ ሜዳወች ጠንካራ ዝግጅት ማድረጉን ግን አልሸሸጉም። የሉሲወቹ ዋና አሰልጣኝ በሃይሏ ዘለቀ የተጋጣሚያቸውን ቡድን የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል መረዳት የሚያስችል የቪድዮ መ... | ሉሲወቹ ለመላው አፍሪካ ጨዋታወች ማጣሪያ ከካሜሮን አቻቸው ጋር ይጫወታሉ |
Generate a news headline for the following article. | የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የአባሎቻቸውን ቁጥር በተጋነነ ወይም አጠራጣሪ በሆነ መንገድ ሪፖርት ላቀረቡ ሃያ አንድ የፖለቲካ ፓርቲወች፣ የተጣራ መረጃ ይዘው እንድቀርቡ የሚያዝ ደብዳቤ ፃፈ። በዚህ ለአገው ብሄራዊ ሸንጎ ላይ በተፃፈው ደብዳቤ ፓርቲው ባቀረባቸው መረጃወች በፓርቲወች ምዝገባና ስነ ምግባር አዋጅ አንቀጽ ሰባ ስምንት አንድሃ፣ እንድሁም ሰባ ዘጠኝ አንድ ላይ የተቀመጡ የተጣራ የአባላት ቁጥርና መረጃ የማቅረብ ግደታወችን ጥሶ ሊሆን እንደሚችል ቦርዱ ገልጿል። ቦርዱ መጋቢት ሃያ አምስት ቀን ሁ... | ምርጫ ቦርድ አጠራጣሪ መረጃ ላቀረቡ ሃያ አንድ የፖለቲካ ፓርቲወች ትእዛዝ አስተላለፈ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ጳጉሜን አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሃያ ሰባት ኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪወች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ በአርታ ጅቡቲ እየተካሄደ ይገኛል። ወይዘሮ ፍሬአለም የሁለቱ ሃገራት መንግስታት መሪወችን አመስግነው ከንግድ ግንኙነቱ ባሻገር ያለውን ጥልቅ ስትራቴጅካዊ አጋርነት ያሳየ ዘርፈ ብዙ ትብብር በመመስረቱ የተገኘውን ስኬት ጠቁመዋል። በስብሰባው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ድኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው የሁለቱ ሃገራት ህዝቦች የጋራ እጣ ፈንታ እና የጋራ ራእይ እ... | ሃያ ሰባትኛው የኢትዮ ጅቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪወች እና ኮሚሽነሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው |
Generate a news headline for the following article. | ከሃምሳ አመታት በላይ ኢትዮጵያ የ ወራት ጸጋ የሚለው ልዩ የቱሪዝም መለያዋ ለአለም ጎብኝወች ሲያስተዋውቃት ኖሮ፣ ከሁለት አመት በፊት ምድረ ቀደምት በሚለው ተተክቶ ነባሩ በጡረታ ተሰናብቷል። ኢትዮጵያ ምድረ ቀደምት የሚለውን ስያሜ ለማግኘት በአለም አቀፍ ደረጃ ከተቀመጡት መገለጫወች ወይም መለኪያወች ቱ በኢትዮጵያ መኖራቸው በውይይት መድረኩ በቀረበ ጥናት ላይ ተጠቅሷል። ስያሜው ከተቀየረበት ጊዜ አንስቶ የማስተዋወቅ ስራው በሰፊው ያለመሰራቱን በተመለከተ የተለያዩ ችግሮች የተገለጹ ሲሆን፣ በአገሪቱ የነበረ... | የኢትዮጵያን በአድስ የቱሪዝም መለያዋ ሳያስተዋውቃት የሰነበተው ምድረ ቀደምት |
Generate a news headline for the following article. | ከአትሌቲክስ ቀጥሎ ተስፋ የተጣለባቸው ቦክስና ወርልድ ቴኳንዶ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የሚያበቃቸውን መስፈርት ሚኒማ ለማሟላት የማጣሪያ ውድድራቸውን በሞሮኮና በሴኔጋል ያከናውናሉ። እንደ ቦክስ ሁሉ ለዚሁ ለቶኪዮ ሁለት ሽህ ሃያ ኦሊምፒክ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት ወርልድ ቴኳንዶም የመጨረሻውን ማጣሪያ የካቲት እና ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ሞሮኮ ራባት ላይ ውድድሩን ያደርጋል። ውጤታቸውና በጀታቸው የሰማይና የምድር ያህል ለሚራራቁ ስፖርቶች ከሚመደበው ሁለት በመቶው ድጋፍ ቢደረግለት ስፖርቱ ውጤታማ የመሆን እድሉ... | ለኦሊምፒክ ተስፋ የሰነቁት የቦክስና የቴኳንዶ ስፖርቶች |
Create a short title for the given news content. | በዘጠኝ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲን የገጠመው ሃዋሳ ከተማ አራት ሁለት በማሸነፍ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መከተሉን ቀጥሏል። ከጎሉ መቆጠር በኋላም ጫና ፈጥረው መጫወት የቻሉት ሃዋሳ ከተማወች በአይናለም አሳምነው ግሩም ጎል መሪነታቸውን ወደ ሁለት ማስፋት ችለዋል። መድና አወል የግብን ልዩነቱን የሚያጠብ ግብ ብታስቆጥርም ምርቃት ፈለቀ ለሃዋሳ አስቆጥራ በሃዋሳ የሶስት አንድ መሪነት መጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል። ከእረፍት መልስ ቅድስት ማርያም የተሻለ መንቀሳቀስ ሲችሉ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት አምበሏ ... | ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ አሸንፈዋል |
Generate a news headline for the following article. | የሚድሮክ ቴክኖሎጅ ግሩፕ አባል የሆነው የደይላይት አፕላይድ ቴክኖሎድስ በማስፋፊያ ፕሮግራሙ የቆርኪና የምግብ ማሸጊያ ጣሳ ፋብሪካወች ግንባታ ጨርሶ ከትናንት በስቲያ አስመረቀ። የቆርኪ ማምረቻ ፋብሪካው ሰባ ሁለት ብር ሚሊዮን ፈጅቷል ያሉት ዶክተር አረጋ ለስላሳ አምስት ሰራተኞች የስራ እድል መፍጠሩን፣ የደንበኞችን ፍላጐት የበለጠ ለማርካት ሌላ የቆርኪ ማምረቻ በመትከል የምርት አቅሙን በእጥፍ በማሳደግ አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ቆርኪ በአንድ ፈረቃ ማምረት መቻሉን ጠቅሰዋል። የጠርሙስ ማምረቻ ፋብሪካው በ... | ደይላይት አፕላይድ ቴክኖሎጅስ የቆርኪና የምግብ ማሸጊያ ጣሳ ፋብሪካ አስመረቀ |
Provide a news headline based on the following text. | ነብዩ ሲራክ ትናንትም ሆነ ዛሬ በሊባኖስ የኢትዮጰውያን የኮንትራት ሰራተኞች ጉዳይ የታዋቂ መገናኛ ብዙሃንና የነዋሪው መነጋገሪያ ከሆነ ቆይቷል። ብዙም ሳይቆይ ግን ቀረበው መረጃ ላይ ኢትዮጵያዊቷ በታማኝነት ማገልገሏን ከመሳየት ባለፈ ከሳሽ የሟች አባት ታልታወቀ የክትባት አይነት ከወሰደች በሁለተኛው ቀን የሞተች ልጁን ሬሳ ሳያስመረምር መቅበሩ ክትባት የሰጠው ጓኛየ ነው ያለውን ዶር ስምና ማንነት ይፋ አላደርግም ማለቱ ጉዳይን የተገለባበጠ እንድሆን ማድረጉን ሊባኖሳውያን ሳይቀር ምስክርነት መስጠታቸው አይዘ... | ከወደ ሊባኖስ ዛሬም የእኛ አሰቃቂ መከራ ይሰማል |
Summarize the following news article into a concise headline. | ላለፉት ዘጠኝ አመታት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን በማቋቋም ሲሰሩ የቆዩ ጋዜጠኞችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ትናንት ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ጋዜጠኞቹ ትናንት ማለዳ አንድ ሰአት ላይ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በመቶወች የሚቆጠሩ የሙያ አጋሮቻቸው፣ አክቲቪስቶች፣ የሃገር ሽማግሌወችና ፖለቲከኞች አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን አንጋፋው ጋዜጤኛና የጋዜጠኝነት መምህር ዶክተር ማእረጉ በዛብህ የእንኳን ደህና መጣችሁ ጉንጉን አበባ አበርክተውላቸዋል። ኢሳት በሃገር ውስጥ መሰረቱን ለማስፋትና ራሱን በ... | የኢሳት ጋዜጠኞች አገር ቤት ገብተዋል |
Create a short title for the given news content. | መንግስት ብዛታቸው የ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ለተመዝጋቢወች በቅርቡ እንደሚያስተላለፍ ማስታወቁ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል። ቤቱን እስኪረከብ ድረስ ጥቂት ብቻ የቆጠበና ሙሉውን የቤት ዋጋ ግምት ወይም አብዛኛውን ቀድሞ ለከፈለ አሁንም የዋጋ ጭማሪው ስሌት ሲሰራ እንደ መመዘኛ ሊታይ ይገባል። የቤት ባለቤትነት እድል ሊሰጥ የሚገባው ተመዝጋቢው የቆጠበበትን ጊዜና የተቆጠበውን መጠን መሰረት አድርጎ መሆን ይገባዋል። ይህ ስሌት በገንዘቡ የሚነግድን ግለሰብ በማሰብ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ገንዘብ ከጊዜ ጋር ያለውን... | የ ቤቶች እጣ ድልድል ትኩረት ይሰጠው |
Create a short title for the given news content. | ከምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ሃገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ቀዳሚውን ደረጃ የያዙ ሲሆን ዋነኛ የስደት መዳረሻቸውም ሳውድ አረቢያ መሆኗ ተገለጸ። ከእነዚህ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን በመቶ የሚሆኑት በእግራቸው ለበርካታ ቀናት ተጉዘው ጅቡቲ እንደሚደርሱ በመኪና የሚጓዙት በመቶ ያህል ብቻ እንደሆኑም ተመልክተናል ብሏል ተቋሙ በሪፖርቱ። ጅቡቲን መሸጋገሪያ አድርገው ከሚጠቀሙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መካከል በመቶወቹ ወንዶች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በመቶወቹ ለወጣትነት እድሜ ያልደረሱ ታዳጊወች መሆናቸውን ሪፖር... | ከምስራቅ አፍሪካ አገራት አገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ያመራሉ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ ፣ ታህሳስ አራት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ስድስት መቶ ሃያ አራት አይነት የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪወች ከቀረጥ ነፃ ሆነው የሚገቡ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪም ከመሳሪያወቹ የግዥ ስርአት ባሻገር ከእርሻ ዝግጅት ጀምሮ ማጨድ፣ ማጓጓዝ፣ መውቃት እና ሌሎች አገልግሎቶች አሰጣጥም ከታክስ ነፃ እንደሚሆኑ የግብርና ሚኒስቴር የግብርና ሜካናይዜሽን ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ሃብቴ ገልጸዋል። ከታክስ ነፃ የተደረጉት የሜካናይዜሽን መሳሪያወች አርሶ አደሩ የሚፈልጋቸውን ግብአቶች በአይነ... | የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪወች ከቀረጥ ነፃ ሆነው እንደሚገቡ ይፋ ተደረገ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ሁለት መቶ ዘጠና አምስት የጣና ሃይቅና አካባቢው ደህንነት ፈንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ባህር ዳር፡ ጥቅምት ሃያ አንድ ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት አብመድ አንድ ሚሊዮን ሃያ ሁለት ቢሊዮን አርባ ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ ሽህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሶስት ከሰሞኑ የክልሉ ካቢኔ የጣና ደህንነት ፈንድ አቋቁሟል። በዚህ መሰረትም አንድ ሚሊዮን ሃያ ሁለት ቢሊዮን አርባ ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ ሽህ ስምንት መቶ ሃምሳ ሶስት በሚለው የባንክ ሂሳብ ቁጥር ሁሉም ሰው የድርሻውን መወጣት እንደሚችል ተነግሯል። ዶክተር ሰለሞን... | በጣር ላይ ያለው ጣና የይድረሱልኝ ጥሪ |
Create a short title for the given news content. | ከኢየሩሳሌም አርአያ በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የህወሃት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ለምንትእምት ኤፈርት ማነው ባለቤቱበማን ነው የሚመራውማነው የሚቆጣጠረውለመሆኑ ኦድት ተደርጎ ያውቃል ወይእነማናቸው እየተጠቀሙበት ያለው የሚሉት ዋና ዋናወቹ ጥያቄወች እንደነበሩ ምንጮቹ የጠቆሙ ሲሆን አባይ ወልዱ እኔ አልመልስም ተወይኒ መልስ ይስጥበት ቢሉም ነገር ግን ግልጽና አግባ... | የህወሃት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ የከዱ አሉ ከኢየሩሳሌም አርአያ |
Generate a news headline for the following article. | የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከምንግዜም በላይ በቀንና በሌሊት ያለምንም እረፍት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ይልቁንም የግድቡን ግንባታ ማስቆም እንደማትችል የተረዳችው ግብጽ አሁን ላይ አካሄዷን በመቀየር ግድቡ በረጅም ጊዜ እንድሞላና ግንባታው ተጠናቅቆ ወደ ስራ ሲገባ ኦፕሬሽኑ እንደት ይካሄድ የሚሉ፤ ፍላጎቶቿን ያሳኩልኛል ያለቻቸው ጉዳዮች ላይ ማተኮሯን ዶክተር አብርሃም ጠቁመዋል። ከሰሞኑ በተደረገው የሶስትዮሽ ውይይት ላይም የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና ፍሰት፤ የአስዋን ግድብ በሚኖረው የውሃ ... | የህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለእረፍት በቀንና በሌሊት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ |
Create a short title for the given news content. | ኢትዮጵያና ኬንያ የአለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባኤ ለማሰናዳት ለገቡት ፉክክር ውሳኔ የሚሰጠው አንድ ቡድን አገሪቱ ያላትን አቅም ለመገምገም ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ ነው። ኢትዮጵያ ይህንን ጉባኤ ለማስተናገድ እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ በተመለከተ እንድሁም ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣው የልኡካን ቡድን ስለሚያካሂደው ግምገማ ይዘት በመጭው ሳምንት መግለጫ እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ መላኩ እዘዘው ኢንጅነር ገልጸዋል። በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተሳታፊወች ... | ኢትዮጵያ የአለም ንግድ ምክር ቤቶችን ጉባኤ ለማዘጋጀት ያላትን አቅም የሚገመግም ቡድን ሊመጣ ነው |
Write a brief headline summarizing the article below. | ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዋሽንግተን ድሲ የተከፈተውንና በዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ከአፍሪቃ መሪወች ጋር የሚያደርጉትን ጉባኤ በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የመጭው ሳምንት የአፍሪካ መሪወች የዋሽንግተን ጉባኤ ይህንን ጉባኤ የረጥነው ከአፍሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማሳደግ መወሰናችንን መልእክት ለማስተላለፍ ነው ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የስልታዊ ግንኙቶች የብሄራዊ ጸጥታ ምክትል አማካሪ ቤን ሮድስ ተናግረዋል። ስብሰባውን አስመልክቶ የዩናይት... | የዋሽንግተኑን የአፍሪቃ መሪወች ጉባኤ ኢትዮጵያውያን ተቃወሙት |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ ፣ ሃምሌ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፓን አፍሪካ የመንግስት የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማእከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአድስ አበባ ሊከፍት መሆኑን የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ኦክሳና ማዮሮቫ ፕሮፌሰር ገልጸዋል። የመንግስት የግል ትብብርን በስርአተ ትምህርት ደረጃ ቀርጸው ከሁለት ሽህ በላይ ለሚሆኑ የአፍሪካ ወጣት ምሁራን በበይነ መረብ የታገዘ የድህረ ምረቃ ስልጠና እየሰጡ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ተቋሙ በቀጣይም በተለያዩ መስኮች ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋ... | የፓን አፍሪካ የመንግስት የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማእከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአድስ አበባ ሊከፍት ነው |
Generate a news headline for the following article. | የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት በሬድዮ፣በቴሌቪዥን፣ በድህረ ገጽ፣ በፌስ ቡክና በትዊተር የሚድያ ዘርፎቹ በወር ከሰባት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን በላይ ጎብኝ ያለው ነው። የእጣውም ብዛት አምስት ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥ የአንዱ እጣ ባለ እድል በመሆን ምርትወንም ሆነ አገልግሎትወን በኢሳት ሬድዮን አማካኝነት በሚሊዮኖች ጆሮ እንድገባ ለማድረግ እጣውን ሞልተው በሚለው የኢሜል አድራሻ ለኢሳት የአየር ሰአት ሽያጭና ማስታወቂያ ክፍል ይላኩ። የመጀመሪያውን የማስታወቂያ አገልግሎትም ኢሳትን ከገንዘብ ድጋፍ አንስቶ ... | በገንዘብወ ሳይሆን በጊዜወ የሚገዙት ሎተሪ በኢሳት |
Generate a news headline for the following article. | ለጤናችን መጓደል መንስኤ የሚሆኑት ከፍ ሲልም በርካቶችን ለሞት ለሚያበቁ በሽታወች መጋለጥ ዋነኞቹ ተጠያቂወች ምግብና አመጋገባችንነው ተብሏል። እርጎበበቂ ሁኔታ ካልሲየምን ወደ ሰውነታችን ለማስገባት ከሚመከሩ አማራጮች አንዱ ነው። አቮካዶአቮካዶን ከሳላድ ከስልስ ጋር መመገብ ውስጡ በሚገኘው ፋይበር አማካኝነት የልብ በሽታን መከላከል ማለት ነው። የተቀቀለ አንድ ኩባያ ባቄላ ብቻ እስከ ግራም ፋይበር ለሰውነታችን ያሰገኝልናል። በተለይ በካልሲየም ፖታሲየም እና ማግኒዚየም እጥረት ለሚቸገሩ ሴቶች የሚደርስ ፍሬ... | ማንኛውም ሰው ሊመገባቸው የሚገቡ ምርጥ የምግብ አይነቶች |
Create a short title for the given news content. | በ ቡድኖች መካከል የሚካሄደው የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታወች ከነገ ጀምሮ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ይካሄዳሉ። ይህን ተከትሎም ጎንደር አፄ ፋሲለደስ ስታድየም ሊያደርጉት የነበረውን የ ኛ ሳምንት ጨዋታ በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታድየም እንድጫወቱ ተወስኖባቸዋል። ፋሲል ከነማ በ ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ጎንደር ላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ጨዋታ ደጋፊወቹ ያልተገባ ባህሪ አሳይተዋል በሚል በድሲፒሊን ኮሚቴው ቅጣት ተላፎበታል። የሁለተኛው ዙር የፕሪ... | ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታወች ከነገ ጀምሮ ይካሄዳሉ። |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ሰበብ በአባይ ወንዝ ላይ የሚኖራትን ቀጣይ የመልማት መብት የሚገድብ ስምምነት እንደማትቀበል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው አረጋገጡ። ሶስቱ አገሮች የሚያደርጉት ድርድር ግድቡን ብቻ እንደሚመለከትና ይህም ኢትዮጵያ በቀጣይ ሌላ ግድብ የመገንባትም ይሁን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ወንዙን የመጠቀም መብቷን የሚያስጠብቅ መሆን እንዳለበት አመልክተዋል። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የምታደርገው ድርድር ግድቡን በሚመለከቱ... | ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ድርድር ሰበብ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን የሚገድብ ስምምነት አትቀበልም አቶ ገዱ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አሜሪካ ለታይዋን የሶስት መቶ አርባ አምስት ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች። የታይዋን መከላከያ ሚኒስቴር ዩናይትድ ስቴትስ ለታይዋን ዘላቂ ሰላም መከበር ያሳየችው ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው ሲል አውስቷል። በአሜሪካ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ሊዩ ፔንግዩ በበኩላቸው አሜሪካ ለታይዋን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ በአስቸኳይ እንድታቆም ማሳሰባቸውን አልጀዚራ ዘግቧል። ታይዋን እና አሜሪካ በቀጣይ በቀጠናው ያለውን ሰላም ለማስጠበቅ በትብብ... | አሜሪካ ለታይዋን የሶስት መቶ አርባ አምስትሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች |
Generate a news headline for the following article. | ጉዳዩ የኢሳትን መዋቅርና አሰራር ማስተካከልን ይመለከታልጊዜው ኢሳትን የመሰሉ የኢትዮጵያዊነትና የድሞክራሲ ድምጾችን አገራችን ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በላይ የምትፈልግበት ነው። ውሳኔው እንደማንኛውም ተቋማዊ የመዋቅር የማስተካከያ እርምጃ ጊዜያዊ ችግሮችን ሊፈጥር ቢችልም በዘላቂነት ግን ኢሳትን በሁሉም ዘርፍ አቅሙንና ህዝባዊነቱን በማጠናከር የተመሰረበትን መሰረታዊ አላማ እውን ማድረግ ነው። የኢሳት ቦርድ ባለፈው ኤፕሪል ወር ውስጥ ይህንን ጥሪ በወጉ ለመመለስ በስድስት አስፈላጊ የሆኑ ኢሳትን የማጠናከሪያና... | ከኢሳት የስራ አስፈፃሚ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ |
Generate a news headline for the following article. | ኡጋንዳ የየካቲት አስሩን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አወዛጋቢ ውጤት ተከትሎ በአገሪቱ የነገሰው ውጥረት እየናረባለበት ባሁኑ ወቅት፤ ጉዳዩ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሊያመራ መሆኑ ተገለጠ። ከፕሬዝዳንታዊ ተፎካካሪወች የአንዱ የ ነገረ ፈጅ ናቸው፤ በትላንትናው እለት ከጊዜ ገደቡ ማብቂያጥቂት ደቂቃወች ቀደም ብለው የክስ አቤቱታውን ለአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያስገቡት። የክስ አቤቱታው፥ ጉቦን፥ የድምጽ መስጫ ቁሳቁሶች ከተመደበላቸው ጊዜ ዘግይቶ መድረስና የምርጫ ካርዶች አስቀድመውከተለዩ በኋላ በኮሮጆወች ታጭቀው ተወስ... | አወዛጋቢው የኡጋንዳ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ ነው |
Create a short title for the given news content. | የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በኮሚሽን ደረጃ ተዋቅሮ ሃላፊነቱን ለመወጣት እያደረገ ባለው ዘርፈ ብዙ ተግባሮች ውስጥ የገጠሙትን ማነቆወች፣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። በሌላ በኩል ለአንድ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክት የወሰዱትን ብድር ላልተገባ አላማ ማዋል፣ ለልማት የተወሰደን መሬት ለረጅም ጊዜ አጥሮ ማቆየት በሚል ማታለል ማበረታቻወችን እንደሚወስዱ ጠቁመዋል። ዋና ዳይሬክተሩ በኮሚሽኑ በኩል አሉ ያሏቸውን ድክመቶችም ለቋሚ ኮሚቴው የገለጹ ሲሆን፣ ባለሃብቶች ለሚያቀር... | ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ያጋጠሙትን ማነቆወች ለፓርላማው አሳወቀ |
Provide a news headline based on the following text. | ነሃሴ ፭ አምስት ቀን ፳፻፰ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ታላላቅ አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃንና የሰብአዊ መብት ተቋማት በኢትዮጵያ በተለይ በኦሮሚያና አማራ ክልል ውስጥ የተካሄደውን የጅምላ ግድያ በስፋት አትኩሮት ሰጥተው ዘግበውታል። የፈረንሳዩ ፍራንስ ሃያ አራት ደግሞ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች በመንግስት አልሞ ተኳሾች ሰላማዊ ንጹሃን ዜጎች በጅምላ መገደላቸውን ዘግቦ ገዥው መንግስት ህዝባዊውን ተቃውሞ ለመግታት የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡንም አትቷል። በአናሳወው ህወሃት ኢህአደግ የሚመራው ገዥው ፓርቲ ... | በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ የተለያዩ አለማቀፍ ሚድያወች ሽፋን እየሰጡት ነው። |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ መስከረም ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሁሉም አከባቢወች ተካሄደ። ትምህርት ለሁሉም ሁሉም ለትምህርት በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሁሉም አከባቢወች እየተካሄደ እንደሚገኝም ሃላፊው ገልጸዋል። በመርሃ ግብሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል። የመማር ማስተማር ስራው ውጤታማ እንድሆን የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ሁሉም የት... | በደቡብ ክልል የሁለት ሽህ ትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በሊና ጌታቸው አየነው የተዘጋጀውና የቻይንኛን ቋንቋ በቀላሉ ለመልመድ ያስችላል የተባለው ዳሉቻይንኛን በቀላሉ ቻይንኛን በቀላሉ የመለማመጃ መንገድ የተሰኘው መጽሃፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሃፉ በተለይም ማንዳሪን ስለተባለው የቻይናና የታይዋን ዋነኛ ቋንቋ የሚያስተምር ሲሆንይህን መጽሃፍ አንብቦ ለመረዳት የግድ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ አያስፈልገውም ተብሏል። ዳሉ ማለት ትልቅ መንገድ ጐዳና ማለት ሲሆን ለመጽሃፉ መጠሪያነት የዋለውም ቻይንኛን ለመልመድ ይህ መጽሃፍ ትልቅ መንገድ እንደሆነ ለመጠቆም መሆኑን አዘጋ... | ዳሉ ቻይንኛን በቀላሉ ገበያ ላይ ዋለ |
Create a short title for the given news content. | ዘጋቢያችን እንደገለጠው በትናንትናው እለት በፈረንሳይ አካባቢ የሚኖሩ የሙስሊም ማህበረሰብ አባላት በድንገት ቤታቸው እየተበረበረ ቁራን ፣ የተለያዩ ሲድወች እና ሃይማኖታዊ መጽሃፎች ወስደውባቸዋል። የኢህአደግ ካድሬወች እና የደህንነት ሰወች ናቸው የሙስሊሞችን ቤት እንድፈተሽ የሚጠቁሙት ያሉን አንድ የአካካቢው ነዋሪ ፣ ፈታሽ ፖሊሶች ምንም አይነት የፍርድ ቤት ትእዛዝ ወረቀት አለመያዛቸውንም ተናግረዋል። በፊልሙ የፌደራል ፖሊሶች ህዝቡን እያባረሩ ሲደበድቡ የሚያሳይ ሲሆን፣ በተለይ በአንድ ወጣት ላይ የፈጸሙ... | በአድስ አበባ የሙስሊሞችን ቤት መፈተሽ ቀጥሎአል |
Create a short title for the given news content. | ባህር ዳር፡ ግንቦት አራት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ ቁመቱ ስምንት መቶ ሃያ ስምንት ሜትር ይረዝማል፤ የአለማችን ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ነው። ልቦናቸው በጎ ያሰበው የሃገሬው ደግ ሰወች ሰማይ ጠቀሱ ፎቅ ቆሞ ከሚቀር፤ ጾመኞቹም ረሃብ ከሚያንገላታቸው ስንቅ ማከማቻ ቢሆንስ አሉና ዘመቻ ጀመሩ። ይህንን የመሰለ ህንፃ ሰማይን ሊነካ ቆሞ ለምን አፉን ከፍቶ ይቀመጣል ያሉ የሃገሬው ሰወች ታድያ መላ ዘይደውለታል። ሞሮኮ ወርልድ ኒውስ ጋዜጣ ላይ ትናንት ማታ እንዳነበብኩት በዱባይ ወደ ሃያ ሽህ የሚጠጉ ሰወች በወ... | ሰማይ ጠቀሱን ፎቅ ለጾመኞች ስንቅ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሰኔ ሃያ ሰባት ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜናይህ የተገለጸውየአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ትናንትና በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ካህሳይ ገብረመድህን እንዳሉት በከተማው ያሉትን የጐዳና ላይ ተዳዳሪወች ወደ መልካም ህይወት ለመመለስ አስተዳደሩ በማድረግ ላይ ባለው እንቅስቃሴ መምህር ነርሶችና በተለያዩ ሙያወች የተመረቁ ዜጐች የጐዳና ላይ ተዳዳሪ ሆነው መገኘታቸውን አረጋግጧል። አስተዳደሩ በጐዳና ላይ የሚኖሩትን ዜጐች ለማቋቋምና ስራ በመፍጠር ራ... | የማስተርስና የመጀመርያ ድግሪ ያላቸው ዜጐች አድስ አበባ ውስጥ የጐዳና ተዳዳሪ ሆነዋል |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ሃያ ሁለት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ባለፉት ሃያ አራት ሰአታት ለአምስት ሽህ ዘጠኝ መቶ አንድ ሰወች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ አራት መቶ ሰወች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በሌላ መልኩ በትናንትናው እለት ዘጠኝ መቶ ስላሳ አምስት ሰወች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰወች ቁጥር ሃምሳ ሶስት ሽህ አራት መቶ ሃምሳ ሁለት መድረሱም ተገልጿል። ከዚህ ባለፈ የዘጠኝ ሰወች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ ... | ተጨማሪ አራት መቶ ሰወች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው ዘጠኝ መቶ ስላሳ አምስት ሰወች ደግሞ አገግመዋል |
Create a short title for the given news content. | ዘሃበሻ ዛሬ ለሻሸመኔ አቅራቢያ በሆነችው አባሮ መንደር የተደረገው ቃል ኪዳን ለህወሃት መንግስት ትልቅ ኪሳራ ነው ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች። ለሻሸመኔ ቅርብ በሆነችው አባሮ መንደር በተደረገ ይህንን ተቃውሞ በሚመሩ ወጣቶች ዛሬ ቃል በተገባው ቃል መሰረት የኦሮሞ ህዝብ ትግል በስልጣን ላይ ካለው መንግስት ጋር እንጅ ከሌሎች ወንድማማች ህዝቦች ጋር አይደለም። እንደፖለቲካ ተንታኞች ገለፃ የህወሃት መንግስት የተለያዩ የሃይማኖት እና የብሄር ካርታወችን እየመዘዘ የኦሮሞን ህዝብ ጥያቄ ለማሰናከልና ከሌላው ህዝብ... | የኦሮሞን ትግል የሚመሩ ወጣቶች ቃል ገቡ በማንኛውም ብሄረሰብና የግለሰብ ንብረት ላይ ጥቃት አናደርስም ትግላችን ከስርአቱ ጋር ነው |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ ፣ ጥቅምት ስድስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን በነገው እለት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢፌደሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። በአሉ ሃገራዊ ወቅታዊ ሁኔታን በዋጀ መልኩ ለ ኛ ጊዜ በፌደራል፣ በክልሎችና በሁለቱም የከተማ አስተዳደር ከተሞች ከሰንደቅ አላማ መርሆወች ጋር ተገናዝቦና ሃገራዊ ሪፎርሙን በሚያስቀጥሉ ውይይቶች ታጅቦ በየተቋማቱ እንደሚከበር ተጠቁሟል። የውስጥ ቅጥረኛች ተላላኪወቻቸውን ይዘው በቅርብም ከሩቅም ያሉ የውጭ ጠላቶቻችን አቅደው... | ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በነገው እለት ይከበራል |
Write a brief headline summarizing the article below. | ኢሳት ቤልጀም ብራስልስ ውስጥ መቀመጫውን ያደረገውን የግጭት ተንታኝ ቡድን ወይም በእንግሊዝኛው በመጥቀስ እንደዘገበው የደርግን አገዛዝ በማስወገድ ኢትዮጵያን ላለፉት አመታት በሃይል የገዙት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በ አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በአሁኑ ሰአት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙተዋል የሚለውን ዜና ተከትሎ ብዙ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ተንታኞች በስልጣን ላይ ያለው ፓርቲ የሚፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት አቅም እንደሌለው እየጠቆሙ ሲሆን በርግጥም በፓርቲው መንደር መደናገጥና ውዥንብር እየተስተዋ... | ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት እንደተለዩ ተገለጸ |
Write a brief headline summarizing the article below. | በበአል ሰሞናት ሊከሰት የሚችል የገበያ አለመረጋጋትን የሚቆጣጠር ልዩ የቁጥጥር ግብረ ሃይል ማዋቀሩን፣ የአድስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ገለጸ። የአድስ አበባ ንግድ ቢሮ ከእነዚህ የበአል ሰሞናት የገበያ ቁጥጥርና አቅርቦት ክትትል ስራወች በተጨማሪ፣ ገበያን የሚያረጋጉ የሰንበት ገበያወችን በአማራጭነት ሲያስተባብር መቆየቱን አቶ ዳንኤል ይናገራሉ። ቁጥጥር ብቻ የገበያ ችግርን አይፈታም፣ የአቅርቦት ስራም መሰራት አለበት፤ የሚሉት ሃላፊው፣ የድጎማ ምርቶችና መሰረታዊ ሸቀጦች ከገበያ እንዳይታጡ አስፈላጊው ስራ ... | የአድስ አበባ ንግድ ቢሮ እስከ ጥምቀት በአል የገበያ ቁጥጥር የሚያደርግ ግብረ ሃይል አዋቀረ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል ከአምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል። የመስኖና ቆላማ አከባቢ ልማት ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሃመድና የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር ብርሃኑ ሌንጭሶ ጅግጅጋ ከተማ በመገኘት ለአራት መቶ ሶወች የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሂዷል። ከዚህ በተጨማሪም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ አስከፊ ጉዳት ለ... | በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ከአምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአስር ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ። የድርጅቱ የምግብ አስተዳደርና አስቸኳይ ጊዜ ፕሮግራም ዳይሬክተር መሃመድ ኡስማን ድጋፉ ከተለያዩ አካባቢወች ተፈናቅለው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የተደረገ ነው ብለዋል። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቦሙ ጁሉ የጋምቤላ ክልል መንግስት በተለያየ ጊዜ ለተፈናቀሉት ዜጎች ድጋፍ ማድረጉን አንስተው አሁንም ድጋፉን አጠናክረን እንቀጥላለን ነው ያሉት። በሌላ በኩል የደ... | ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአስር ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የጉምሩክ ኮሚሽንና የፌደራል ፖሊስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝድ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አድርገዋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸው ድጋፉን አስረክበዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በጉዳቱ የተሰማቸውን ሃዘን በመግለጽ ድጋፉ... | የተለያዩ ተቋማት በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ድጋፍ አደረጉ |
Create a short title for the given news content. | ኢሳት ድሲታህሳስ በዳቦ ዋጋ ላይ የተደረገ ጭማሪ በጎረቤት ሃገር ሱዳን ከፍተኛ ተቃውሞ ቀሰቀሰ። የዳቦ ዋጋ በእጥፍ መጨመሩን ተከትሎ ከተቀሰቀሰው አመጽ ጋር በተያያዘ እስካሁን ይፋ በሆኑ መረጃወች አንድ ሰው ሲገደል ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። የሱዳን መንግስት ስንደ ከውጭ ማስገባቱን በማቆሙና በዳቦ ላይ ይደርግ የነበረውን ድጎማ እንድሚያነሳ ባለፈው ወር ማስታወቁን ተከትሎ በተከሰተው የዳቦ ዋጋ መጨመር ተቃውሞ ወደ ደቡብ ምእራብ ሱዳን ኒያላና አልደማዚን ከተሞች ተሸጋግሯል። አልጀዚራ እንደዘገበው ትላንት ... | በጎረቤት ሃገር ሱዳን ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ |
Create a short title for the given news content. | ያልተፈለገ እርግዝናን በተወሰነ መጠን መቀነስ ቢቻልም አመርቂ ለውጥ ማስመዝገብ የሚቻለው ወንዶችም የበኩላቸውን ሲወጡ መሆኑን በቤተሰብ ምጣኔና በስነ ተዋልዶ ጤና ላይ የሚሰራውና መቀመጫውን በሰሜን ካሮላይና ያደረገው ላለፉት አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ስነ ተዋልዶ ጤና ላይ ሲሰራ የቆየው አይፓስ ጥር ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት በሂልተን ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ። በአሜሪካ አገር ካሮላይና ግዛት በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አምስት አመተ ምህረት እንደተቋቋመ የሚነገርለት አይፓስ የሴቶ... | በስነ ተዋልዶ ጤና የወንዶች ተሳትፎ እንድኖር ተጠየቀ |
Provide a news headline based on the following text. | ታሃሳስ አስራ አራት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድና ቪዛ ሳይዙ ድንበር ተሻግረው ወደ ታንዛኒያ የሚገቡ የምስራቅ አፍሪካ ስደተኞች ቁጥር እያደር መጨሩንና ሁኔታው ከአገሪቱ አቅም በላይ መሆኑን የታንዛኒያው የአገር ውስጥ ሚንስቴር ቻርለስ ኪታዋንጋ አስታወቁ። አብዛሃኞቹ ስደተኞች የምስራቅ አፍሪካ ዜጎች ሲሆኑ የኢትዮጵያሶማሊያና ኤርትራ ዜጎች ቅድሚያውን ይወስዳሉ። የሰብአዊ መብት ተማጓቾች የታንዛኒያ መንግስት ለስደተኞች ሰብአዊ መብት ጥበቃ ጥንቃቄ እንድያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል። ታን... | ታንዛኒያ በህገወጥ ስደተኞች መጨናነቋን አሳወቀች |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ግንቦት ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢወችን ለመልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የሶስት መቶ ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በተለይም ድጋፉ የመሰረታዊ አገልግሎት አቅርቦትን ለማሻሸል እና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር መሰረተ ልማት ለመገንባት እና በግጭት የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚያስቀድም ነው ባንኩ ያመለከተው። ባንኩ የዛሬ ወር በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት የተጎዱ አካባቢወችን መልሶ ለመገንባ... | የገንዘብ ሚኒስቴር እና የአለም ባንክ የሶስት መቶ ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ |
Provide a news headline based on the following text. | እራሱን ስላማዊ መንግስት የሚለው ቡድን አማጽያ፣ በኢራቅ ወታደሮችና በትብብር በሚገኙ የጎሳ ተዋጊወችን ላይ በምእራባዊቷ ሃድታል ከተማ ዛሬ ሰኞ ባካሄዱት ጥቃት ቢያንስ ገድለው ሌሎች በርካታ አቆሰሉ። ፍንዳታውን በመቃወም በብዙ ሽህ የሚቆጠሩ ሰልፈኞች በተገኙበት የባግዳድ ትይንተ ህዝብ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሰሙት ንግግር፣ እነዚህን የአገር አንድነት የሚያናጉ ያሏቸውን አጥቂወች እገቡበት ገብተው እንደሚይዟቸውና ለፍርድ እንደሚያቀርቧቸው ቃል ገብተዋል። ይህ በእንድህ እንዳለ፣ ዛሬ ሰኞ ማእከላዊ ኢራቅ ውል... | የእስላማዊ መንግስት ቡድን አማጽያን በኢራቅ ወታደሮች ላይ ባካሄዱት ጥቃት ገድለው ሌሎች በርካታ አቆሰሉ |
Provide a news headline based on the following text. | በአድስ አበባ በሁለት ሽህ ስምንት በጀት አመት ከሶስት መቶ ሃምሳ ሶስት ሚሊየን ብር በላይ ከደንብና መመሪያ ውጭ ለአበልና ደመወዝ መከፈሉ የከተማዋ ዋና ኦድተር አስታወቀ። ዋና ኦድተር ወይዘሮ ጽጌወይን ካሳ የመንግስት ተቋማት የሁለት ሽህ ስምንት በጀት አጠቃቀምን አስመልክቶ ለከተማዋ ምክር ቤት አባላት እንዳሉት፥ አዋጅና መመሪያ ሳይከተሉ በተፈጸመ ግዥ ከአንድ መቶ ሃምሳ አራት ሚሊየን ብር በላይ ወጭ መደረጉን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት የመድናዋ ምክር ቤት የካቲት ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት ባደረገው ... | በአድስ አበባ ከሶስት መቶ ሃምሳ ሶስት ሚሊየን ብር በላይ ከደንብና መመሪያ ውጭ ለአበልና ደመወዝ ተከፍሏል |
Provide a news headline based on the following text. | ኢሳት የካቲት የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከአለም አቀፍ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አባልነት ለመውጣት ያስተላለፈውን ውሳኔ የሃገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ረቡእ ውድቅ አደረገው። የደቡብ አፍሪካ መንግስት መቀመጫውን ዘሄግ ዘኔዘርላንድስ ያደረገው ፍርድ ቤቱ ፍትሃዊ የሆነ አካሄድ በአህጉሪቷ ላይ አይከተልም በማለት ከፍርድ ቤቱ አባልነት ለመሰናበት ከወራት በፊት ውሳኔን አስተላልፎ እንደነበር ይታወሳል። የደቡብ አፍሪካ የተቃዋሚ ፓርቲወች መንግስት ጉዳዩን ለፓርላማ ሲያቀርብ ውሳኔ መድረሱ ህገወጥ ነው በማለት በአቤ... | የደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት መንግስት ከአለምአቀፍ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አባነት ለመውጣት ያሳለፈውን ውሳኔ ውድቅ አደረገ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ጥቅምት ፲፪ አስራ ሁለት ቀን ፳፻፯ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በቅዱስ ላሊበላ ገዳም የሰው ሃይል አስተዳደር የሆኑት ቀኝ ጌታ በላይ አናውጥ ከልዩ ልዩ አካባቢ ለመጡ ጋዜጠኞችና ጎብኝወች እንደ ገለጹት ገዳሙ በዝናብና ጸሃይ እየደረሰበት ያለው ጉዳት ቅርሶቹን በአስከፊ ደረጃ እያፈረሳቸው መሆኑን ገልጸዋል። በተለይ ከአብያተ ክርስቲያናቱ መካከል ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል በስፋት የመሰነጣጠቅ እና ዝናብ የውስጡን ግድግዳ በመፈረካከስ አደጋ ቢያደርስበትም ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ላይም መጠናቸው የማይተናነሱ ጉዳ... | በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት ላይ እተከሰተ ያለው ጉዳት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የቤተ ክርስቲያኗ አመራሮች አስታወቁ። |
Create a short title for the given news content. | በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመድ ስር አይፒሲሲ ተብሎ የሚጠራውን የአለም አቀፍ የተመራማሪወች ተቋም በምክትል ሊቀመንበርነት ለመምራት፣ የኢትዮጵያ መንግስት ለመጀመርያ ጊዜ የራሱን እጩ ማቅረቡ ታወቀ። በመጭው ጥቅምት ወር በክሮሽያ በሚካሄደው ምርጫ የሚያሸንፉ ከሆነ ዶክተር ድሪባ በተቋሙ ስር ወርኪንግ ግሩፕ አንድ የሚባለውንና በሽወች የሚቆጠሩ ተመራማሪወች ያቀፈውን ቡድን ይመራሉ ተብሏል። በእጩነት የቀረቡት የአርባ ስምንት አመቱ ዶክተር ድሪባ የዶክትሬት ድግሪያቸውን ኖርዌይ ከሚገኘው በርገን ዩኒቨርሲቲ... | ኢትዮጵያ በተመድ ስር ለሚገኘው የአየር ለውጥ ተመራማሪወች ተቋም ለአመራርነት እጯን አቀረበች |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጳጉሜን ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአብሮነት ቀን በአድስ አበባ ከተማ ደረጃ በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል። የአብሮነት ቀን ሲታሰብ እኔ ለወገኔ የሚል ሃሳብ ወደ ተግባር ለመቀየር ምክትል ከንቲባዋ በጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚኖሩ እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍል ለባአል የሚሆኑ የማእድ ማጋራት ስጦታወችን አበርክተዋል። ቀኑ እኔ ለወገኔ በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፥ በዚህም ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ጽዮን የጋራ ... | የአብሮነት ቀን በአድስ አበባ ከተማ ደረጃ እየተከበረ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ የካቲት አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል እየቀረበ ያለው ስልሳ ስምንት ሽህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት የመሰረተ ልማቶች መሟላትና የገበያ እድል መኖር ከውጭ ባለሃብቶች በተጨማሪ የሃገር ውስጥ ባለሃብቱም ከፍተኛ ተሳትፎ እያደረገ እንደሚገኝ ተነግሯል። ውይይቱን ያስጀመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ባለፋት አመታት የገቢ ምርትን የሚተኩ ... | ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው ሁለት መቶ ሃምሳ አምስት ሽህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል እየቀረበ ያለው ስልሳ ስምንት ሽህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑ ተገለጸ |
Generate a news headline for the following article. | የሚኒስትሮች ምክር ቤት አንበሳ አውቶብሳ ድርጅት በድጋሚ ወደ አድስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንድመለስ በሁለት ሽህ ሶስት አመተ ምህረት ቢወስንም ተግባራዊ ሳይሆን ቆይቶ፣ የምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ኢንጅነር ካቢኔ ድርጅቱ ደንብና መመርያ ወጥቶለት በቀጥታ ተጠሪነቱ ለከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ እንድሆን ወሰነ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በወሰነው ውሳኔ መሰረት ወደ አድስ አበባ እንድመለስ፣ ከዚህ በተጨማሪ በስሩ ሲተዳደር የቆየው የጅማ ከተማ አንበሳ አውቶብስ ድርጅትም ራሱን ችሎ እንድደራጅ ተወስኖ ነበር። ... | የአድስ አበባ ከተማ አስተደደር ወደ ፌደራል መንግስት ተዘዋውረው የነበሩ መስሪያ ቤቶቹን መሰብሰብ ጀመረ |
Summarize the following news article into a concise headline. | ከሃያ አምስት አመታት በፊት በሯንዳ ለተከሰተው የዘር ጭፍጨፋ ፈረንሳይ እጅግ ከፍተኛ ተጠያቂነት አለባት ሲል በፈረንሳይ የታሪክ ምሁራን የተዘጋጀ አንድ ሪፖርት አመለከተ። ሪፖርቱ የያኔው የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሚትራን ሯንዳን በተመለከተ ያራምዱት የነበረው ፖሊሲ የከሸፈ ነበር ይላል። ሁለት ሽህ ላይ የያኔው ፕሬዘዳንት ፍራሷ ሆላንድን ሯንዳና በተመለከተ የተሰበሰቡ መረጃወች ለህዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ተናግረው ነበር። እአአ ግንቦት ስድስት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሃቢያሪማና እና የብሩንድው... | ፈረንሳይ የሯንዳን የዘር ጭፍጨፋ እንዳላየ ማለፏን ሪፓርት ጠቆመ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ስድስት መቶ ስልሳ ሁለት ትናንት ምሽት በፍልውሃ አካባቢ የተፈጠረው ምንድን ነው ትናንት ማምሻውን በአድስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት ህይወታቸው ማለፉንና አራትቱ መቁሰላቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮምንኬሽን ገልጿል። በተጀመረውም ብሽሽቅ አንደኛው አባል ሁለት ጓደኞቹን በእጁ በያዘው መሳሪያ ተኩሶ መግደሉን የፌደራል ፖሊስ ተናግሯል። በተጠናቀቀው አመት በማእከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በጥበቃ ላይ የነበሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት በባልደረባቸው መገደላቸው ይታወሳል። የፌደራል ፖሊስ አባላቱ... | ከሁለት ቀበእርስ በርስ በመበሻሸቅ የተጀመረው የፌደራል ፖሊሶች ጉዳይ ለሁለት የፖሊስ አባላቶች ሞትና ለአራት አባላቱ መቁሰል ምክንያት ሆነናት በኋላ ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ይወስናል |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጥር አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ዘላቂ ድል ለማረጋገጥ በጀግንነት ተዋግቶ ህይወትን ገብሮ ማሸነፍ ብቻ ሳይሆን ከእኔ ይቅር ብሎ ለተሸናፊ ይቅርታን መስጠት የአባቶቻችን ታሪክ መሆኑን ማስታወስ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ገለጹ። አሁንም ህወሃት አላረፈም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰባተኛ ስህተቱ መስመር ስቶ ሳይሄድ መማር የሚችልበት እድል መፍጠር የራሱ ቢሆንም እንኳ እንደባላንጣ አትንኩን እረፉ ለማለት እወዳለሁ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ የነካካችሁን እንደሆነ በተለመደው መንገ... | የተወሰኑ ሰወች ክስ መቋረጥ በአውደ ውጊያ ያገኘነው ድል በሰላሙ መድረክም እንድደገም የሚያግዝ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ ሰኔ ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ዶክተር በሶስትኛው ቻይና አፍሪካ የንግድ እና ኢኮኖሚ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው። ግርማ አመንቴ ዶክተር በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በምግብ ምርት እና በንግድ ልውውጥ ሂደት የሚጠበቅባትን መስፈርት ለማሟላት ጥረት እያደረገች ነው ብለዋል። በቻይና ሁናን እየተካሄደ በሚገኘው ኤክስፖ ላይ የሃምሳ ሶስት አፍሪካ ሃገራት ተወካዮች እና የበርካታ አለም አቀፍ ኩባንያወች አመራሮች ተገኝተዋል። በተመሳሳይ በቻይና የኢት... | ኢትዮጵያ በሶስትኛው የቻይና አፍሪካ የንግድ እና ኢኮኖሚ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | አራት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ኤርሚያስ ለገሰ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአለም ባንክ ሪፓርት ብዙ የሚነግረን ቁምነገሮች አሉ። አለም ባንክ አፋን ሞልቶ የአድሎው ምንጭ ጐሰኝነት የወለደው አትበል እንጅ መብራቱና መንገዱ በልዩ ትኩረት የት እየተሰራ እንደሆነ በማያሻማ መንገድ አመላክቷል። አቶ በረከት አለም የሰጠነውን ስለሚቀበል ጨማምራችሁ ከመስጠት አትቆጠቡ የሚለው ይሄንን ስለሚያውቅ ነው። በነገራችን ላይ የአለም ባንክ ሰወች ተጨማሪ ፈንድ ለማግኘትና ለግላቸው ጥቅም ሲሉ እድገት መጥቷል ማለታቸው የሚጠበቅ ነው።... | የአለም ባንክ እውነትና ኩሸት ኤርሚያስ ለገሰ |
Provide a news headline based on the following text. | የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አደረጃጀትን በማፍረስ እንደ አድስ ለማቋቋም የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ለምክር ቤቱ የቀረበው ይሃው ረቂቅ አዋጅ እንደሚያመለክተው የድርጅቱን አስተዳደራዊና የአሰራር ነፃነት በማረጋገጥ ስራውን በአግባቡ እንድያከናውን ለማድረግ ታስቦ በ አመተ ምህረት ተጠሪነቱን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንድሆን በማድረግ ተቋቁሟል። ይህም ተቋሙ ተጠሪነቱ ለአስፈፃማው አካል በነበረበት ወቅት የገጠሙትን ዋና ዋና ችግሮች እንደሚቀርፍና ተቋሙን ለማሳደግ የተሻለ እ... | የኢዜአን አደረጃጀት በማፍረስ እንደ አድስ የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ ለምክር ቤት ቀረበ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ጳጉሜን ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሃሰተኛ ገንዘብ በማተም ወንጀሎች ላይ የተሰማሩ አራት ተጠርጣሪወች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአድስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። በተደረገ ተጨማሪ ምርመራም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማተማ አጃምባ የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ በህትመት ሂደት ያለ በርካታ ሃሰተኛ ብር መያዙ ተጠቁሟል። በተመሳሳይ በአድስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ ፊጋ ተብሎ ከሚጠራበት አካባቢ ሃሰተኛ ብርና የውጭ ሃገር የገንዘብ ኖቶችን ሲያዘጋጁ የነበ... | ሃሰተኛ ገንዘብ አትመው በማሰራጨት የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ |
Generate a news headline for the following article. | በአሸናፊ ደምሴሰንደቅ ጋዜጣ እንደዘገበው በሬጌ የሙዚቃ ስልት አጨዋወቱ በበርካቶች ዘንድ አድናቆትን ያተረፈው ድምፃዊ እዮብ መኮንን ባሳለፍነው ቅዳሜ ለህክምና በሄደበት ኬኒያ ናይሮቢ ውስጥ በሚገኝ አጋካሃን የተሰኘ ሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ተከትሎ ትናንት ማምሻውን ወደሃገሩ የተመለሰው አስክሬኑ ዛሬ ከቀኑ በሰአት በቅዱስ ስላሴ ቤተክርስቲያን ስርአተ ቀብሩ እንደሚፈጸም ምንጮች አስታወቁ። በኬኒያ የሚገኙ የህክምና ባለሙያወች የወጣቱን ድምፃዊ ህይወት ለመታደግ የተቻላቸውን የጣሩ ቢሆንም ድምፃዊ እዮብ መኮንን... | የድምፃዊ ኢዮብ መኮንን የቀብር ስነስርአት ዛሬ ይፈጸማል |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሲሚንቶን በዘመናዊ የአመራረት ዘደ ተጠቅሞ በማምረት ዋጋው አሁን ካለበት የሚቀንስበት አሰራርን ለመቀየስ እየተሰራ ነው። ኢንስቲቲዩቱም በሃገሪቱ ላሉ ፋብሪካወች ወደዚህ አይነት አሰራር እንድገቡ የሚያስችል የሲሚንቶ ልማት ስትራቴጅ ለመቅረጽ እየተንቀሳቀሰ ነው። ከአንድ ወር በኋላ ስራ ላይ የሚውለው ቴክኖሎጅ አሁን ያለውን የሲሚንቶ ዋጋ እንድወርድ እንደሚያደርገው ተናግረዋል። የመሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ማዙትና የድንጋይ ከሰል ቴክኖሎጅን ለመሻገር የባዮ ጋዝ ቴክኖሎጅን ለመጠቀም ጥናት እያደረገ መሆኑን ዋና ስራ... | የሲሚንቶ ልማት ስትራቴጅ እየተዘጋጀ ነው |
Provide a news headline based on the following text. | ሱዳን ተጨማሪ ወታደሮችን መረጋጋት ወደ ራቀውና በቅርቡ ግጭት ወደተቀሰቀሰበት የዳርፉር ግዛት ልትልክ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ። እንደ ተባበሩት መንግስታት መረጃ ከሆነ በዳርፉር ግጭት ሶስት መቶ ያህል ሱዳናውያን ሞተዋል ሁለት ሚሊዮን ደግሞ ተፈናቅለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወታደሮቹ በዚህ የእርሻ ወቅት ዜጎች ተረጋግተው ግብርናቸው ላይ እንድያተኩሩ ጥበቃ ያደርጋሉ ብለዋል። ቅዳሜ እለት ማንነታቸው ያልታወቀ ታጣቂወች ስልሳ ሰወችን የገደሉ ሲሆን፣ ከዚያ በፊት ደግሞ ሃያ ሰወች መሞታቸ... | ሱዳን ወደ ዳርፉር ተጨማሪ ወታደሮች ልትልክ ነው |
Create a short title for the given news content. | ከአድስ አበባ ከተማም ሆነ ከክልል ለሚመጣ በዳግማዊ ምንሊክ ሆስፒታል የሚደረገው የአስከሬን ምርመራ ውጤት መዘግየት ከፍተኛ ችግር መፍጠሩ ተጠቆመ። በተለይ ከክልል በሪፈራል ወደ አድስ አበባ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ሰው፣ ቤተሰቦቹ ከፍተኛ ችግር ውስጥ እየገቡና የፖሊስ ኮሚሽኑን በማስቸገር ላይ መሆናቸው ተገልጿል። ከሰኔ ወር ጀምሮ የምርመራ ውጤት ማግኘት ባለመቻሉ፣ ለኢንሹራንስና ለተጨማሪ ምርመራ እንድሁም ለተለያዩ ጉዳዮች ማስረጃ ለማቅረብ የሟች ቤተሰቦች እየተንገላቱ መሆኑን የድቪዚዮኑ ባልደረቦች ገልጸዋል።... | የአስከሬን ምርመራ ውጤት መዘግየት ችግር መፍጠሩ ተጠቆመ |
Create a short title for the given news content. | የአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ የሆነው ካፍ የአህጉሪቱ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ድጋሚ እንድካሄድ አዟል፤ ዋንጫውን ያነሳውን ኤስፔራንስም ዋንጫውን ካነሳበት ያስቀምጥ ብሏል። ተበደልን ያሉት ካዛብላንካወች ፕሬዚዳንት የእግር ኳስ ቅሌት ሲሳይ ሆነናል ሲሉ አማረሩ፤ ካፍም አስቸኳይ ስብሰባ ካደረገ በኋላ እውነትም ተበድለዋል ብሏል። የቢቢሲ ስፖርቱ ማኒ ጃዝሚ ኤስፔራንሶች ለካፍ ድክመት ነው እየተቀጡ ያሉት ይላል፤ ምክንያቱም በእለቱ ቫር አለመስራቱ የካፍ ጥፋት እንጅ የባለድሎቹ አልነበረም። ፌደሬሽኑ፡ የቡ... | የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ፡ ኤስፔራንስ ዋንጫና ሜዳልያ እንድመልስ ታዟል |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ ፣ መጋቢት ሃያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰወች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ተቋሙም ለኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሪፖርት በማደረጉ በተደረገላት የላብራቶሪ ምርመራ በመጋቢት ፣ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በቫይረሱ መያዟ ተረጋግጧል። የሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለፉት ሃያ አራት ሰአት ውስጥ ሰማኒያ ሰባት ሰወች የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው በቫይረሱ የተያዙ ሶስት ተጨማሪ ሰወች መገ... | በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰወች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ |
Write a brief headline summarizing the article below. | እለተ ቅዳሜ አድስ አበባ ስታድየም የመጫወቻ ሜዳው ላይ ነን። በበአሉ ታዳሚ ሆነው ከደቡቡ ማኦው ጭፈራ እስከ ሰሜኑ ኢሮብ ድረስ ያለውን ባህላዊ አልባሳት አይተዋል። በተለያዩ አገራት ቢዘዋወሩም እንድህ ያለ የበርካታ ብሄረሰቦች ትርኢት እንዳላጋጠማቸው ነው የሚያስታውሱት። ሚስተር አልታዝ እንደሚሉት፤ የበአሉ ማዘጋጀት የቱሪዝም እምቅ ሃብትን ከማሳየት ባለፈ የኢትዮጵያውያንን ሃብረት ያሳያል። ከድዛይን ውበታቸው አንፃር የኪነጥበብ ፋይዳቸው የጎላ የተለያዩ አልባሳት ባለቤት የሆኑ ብሄረሰቦችን ያሉበትን በአል ... | የውጭ ዜጎችንም ያስደመመው የኢትዮጵያውያን ሃብር |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሴቶች ን የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ከምንጫቸው በማድረቅ የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንድሆኑ በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውደ አሳሰቡ። ለአንድ ቀን የሚካሄደው የውይይት መድረክ ዋነኛ አላማ ሴቶች ጥረውና ግረው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከገቡ በሃላ ትምህርታቸውን ውጤታማ በሆነ መንገድ አጠናቀው ለምረቃ እንዳይበቁ በሚያደርጋቸው ተግዳሮቶች ላይ ምክክር በማድረግ የመፍትሄ አማራጮችን በማፈላለግ የድርጊት መርሃ ግብር መዘርጋት ነው። በፕሬዝዳ... | ሴቶችን የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከምንጭ በማድረቅ እኩልነት ለማረጋገጥ በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ ይገባል ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ |
Generate a news headline for the following article. | ኢሳት መስከረም ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ በጎንደር ቅዳሜ ገበያ ያልተቃጠሉ ሱቆችን ለማቃጠል ቤንዚን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አራት ሰወች ረቡእ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ በጎንደር እንደገና ቁጣ ተቀሰቀሰ። በግለሰቦቹ ድርጊት የተሳጩትና የቀድሞወም ቃጠሎ በዚህ ሁኔታ እንደሆነ የተገነዘቡት የአራዳና የቅዳሜ ገበያ አካባቢ የጎንደር ነዋሪወች በቁጣ አደባባይ ወጥተዋል። በአካባቢው የሰፈረው የአጋዚ ክፍለጦር ታጣቂ ሃይል በነዋሪው ላይ እየተኮሰ መሆኑን ይህም ማምሻውን መቀጠሉን የኢሳት ምንጮች አብራርተዋል። ግ... | ጎንደር ቅዳሜ ገበያ ሱቆችን ለማቃጠል የተንቀሳቀሱ አራት ሰወች ረቡእ በቁጥጥር ስር ዋሉ፥ ሌሎች ሱቆችን ለማቃጠል ሃምሳ ያክል ሰወች እንደተሰማሩ ተነግሯል |
Write a brief headline summarizing the article below. | ሶስት መቶ ሰማኒያ ሁለት የአለፈው አርብ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ በኬንያታ ደጋፊወች ዘንድ ቅሬታ ሲያሳድር በተቀናቃኛቸው በራይላ ደጋፊወች ዘንድ ግን ልዩ ደስታን ፈጥሯል። ናይሮቢ የአለፈው አርብ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ በኬንያታ ደጋፊወች ዘንድ ቅሬታ ሲያሳድር በተቀናቃኛቸው በራይላ ደጋፊወች ዘንድ ግን ልዩ ደስታን ፈጥሯል። የተቀናቃኙ የራይላ ኦድንጋ ደጋፊወች የምርጫው መደገም ፍትሃዊ የሆነ የምርጫ ዙር እንድካሄድ ይረዳል በማለት የ... | የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት ውሳኔ ገልሞ ዳዊት |
Write a brief headline summarizing the article below. | ከረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ አ አ ዩ በኢትዮጵያ፣ በኬንያ፣ በሱማልያ፣ በጅቡቲና የመን የሚዘወተረው አነቃቂው ጫት ምስራቅ አፍሪካን አልፎ አውሮፓን ሲያስጨንቃት ኖሯል። የጫት ተጠቃሚወች ጫትን እንደሚያሞካሹት ጫትን ስንቅም ንቁ፣ ደስተኛና ተናጋሪ ያደርጋናል ቢሉም ከእንግድህ በኋላ በሃገረ እንግሊዝ ጫትን መቃምም ሆነ ማዘዋወር የተከለከለ ሁኗል። በነገራችን ላይ በብርስቶል ከተማ ከዚህ ቀደም ጫት የሚሸጡ ስላሳ የንግድ ተቋማት በእገዳው ምክንያት ስራቸውን እንደሚያቆሙ ገልጸዋል። አይይዞም የተወሰኑ ህዳጣን... | እንግሊዝ እና ጫት፡ ጫትም አሸባሪው ተክል ይባል ይሆን |
Provide a news headline based on the following text. | አድስ አበባ፣ መጋቢት ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የትግራይ ክልልን ለማረጋጋት እና መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች ዛሬ ሁለተኛ ዙር የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርአት ተካሄደ። አስጊ የሆኑ ቀጣናወችን በመለየት ሰወች እንድረጋጉ በማድረግ፣ ከጦርነት ማግስት ህዝቡን እያማረረ የነበረውን ዘረፋ ከጸጥታ ሃይሉ ጋር የተቀናጀ ስራ በመስራት መፍትሄ እንድያገኙ ማድረግ ተችሏ መባሉን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ተግባራት በተሳካ ሁኔታ እንድፈጸሙም ከአምስት መቶ ሽህ በላይ የሚሆን ህዝ... | የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች እውቅና ተሰጠ |
Create a short title for the given news content. | አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የዋንጫ ተፎካካሪ የነበረው ሊቨርፑል ከዌስትሃም ጋር ሁለት አቻ ተለያይቷል። በምሳ ሰአት በተደረገው ጨዋታ ጃሮድ ቦውን እና ሚሸል አንቶኒዮ የዌስተሃም ጎሎችን ሲያስቆጥሩ አንድ ሮበርትሰን እና አልፌንሴ አሪዮላ በራሱ ላይ የሊቨርፑል ጎሎችን አስቆረዋል። ሊቨርፑል ሰባ አምስት ነጥቦችን በመያዝ በደረጃ ሰንጠረዡ ሶስትኛ ላይ ሰቀመጥ አርሰናል በሰባ ሰባት ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በሰባ ስድስት ነጥብ አንደኛ እና ሁለተኛ ሆነነው ሊጉን እየመመ... | በፕሪሚየርሊጉ ሊቨርፑል ወሳኝ ነጥብ ጥሏል |
Write a brief headline summarizing the article below. | በድንበር ይገባኛል ምክንያት ለሁለት አስርት አመታት ያህል ተፋጠው የነበሩት ኢትዮጵያና ኤርትራ ወደ ሰላም መድረኩ መምጣታቸውን ተከትሎ የሁለቱ አገራት መሪወች በርካታ የስራ ጉብኝቶችን አካሂዷል። የሁለቱ አገራት ስምምነት ተስፋ አጭሮባቸው የነበሩ ወገኖችም ከእለት ወደ እለት ተስፋቸው እየከሰመ መሄዱን የሚያነሱት አቶ አብዱርሃማን ስምምነቱ የሁለት አገራት ሳይሆን የሁለት ወዳጆች ይመስላል ሲሉ ተቋማዊ መልክ እንደሚጎድለው ይተቻሉ። የሁለቱ አገራት ተደጋጋሚ ጉብኝት ያመጣው ለውጥ በኤርትራ ዘንድ እንደሌለ የሚ... | ኢትዮ ኤርትራ፡ የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪወች ጉብኝቶች ምን ፋይዳ አላቸው |
Create a short title for the given news content. | ኢራን በኦማን ባህረ ሰላጤ ውስጥ በሁለት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ በተፈጸመው ጥቃት ውስጥ እጀ የለበትም ማለቷን የአሜሪካው ፕሬዝደንት አጣጣሉት። የኢራን ምላሽ ምንድን ነው የኢራኑ ፕሬዝዳንት ሃሰን ሩሃኒ አርብ እለት አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ መረጋጋት ላይ አሳሳቢ ስጋት እየደቀነች ነው ሲሉ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በቀጥታ ሳይጠቅሱ ከስሰዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በትንሽየ ጀልባ ላይ የሚታዩ የኢራን ሃይሎች ያልፈነዳ ፈንጅ ከአንደኛው መርከብ አካል ላይ ሲያነሱ የሚያሳይ የቪድዮ ማስ... | ትራምፕ በነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ለተፈጸሙት ጥቃቶች ኢራንን ከሰሱ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አድስ አበባ፣ ሃምሌ ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ መንግስትና የሃይማኖት ተቋማት በሃገር አንድነት እና ሰላም ላይ በጋራ የተጠናከረ ስራ መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል፥ የሃይማኖት አባቶች በመተባበር እና በመተጋገዝ ለሃገር ሰላም እና አንድነት ለሚሰሩት ስራ መንግስት ከጎናቸው መሆኑንአንስተዋል። በመሆኑም የሃይማኖት አባቶች እና ተቋማት በህብረተሰቡ የዋሉ እና ያደሩ ችግሮችን በሰለጠነ አስተሳሰብ እና ልቦናን በማቅናት የጎላ ድር... | መንግስትና የሃይማኖት ተቋማት በሃገር አንድነትና ሰላም ላይ በጋራ መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ |
Summarize the following news article into a concise headline. | የኢኮኖሚ አሻጥር እየተፈጸመ ነው ሲሉ ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትሩ ይህን የተናገሩት በአራትኛው ሃገር አቀፍ የጸረ ሙስና ጥምረት ጉባኤ ላይ ተገኝተው ነው። ዶክተር አብይ ከእርሳቸው ወደ ስልጣን መምጣት ጋር በተያያዘ የኢኮኖሚ አሻጥር የሚፈጽሙትን አካላት በስም አልገለጹም። ዶክተር አብይ አድሱ መንግስታቸው በባድመ እና በመንግስት የኢኮኖሚ ተቋማት ላይ የወሰዳቸው የፖሊሲ ለውጦች ተራማጅ ናቸው ብለዋል። የተቋማቱን መሸጥ አጥብቀው የሚቃወሙ ኢትዮጵያውያን ኢፈርትን የመሳሰሉ የኢህአደግ... | የኢኮኖሚ አሻጥር እየተፈጸመ ነው ሲሉ ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ |
Summarize the following news article into a concise headline. | በሃረሪ ፖሊስ ኮሚሽን መሳሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ የበርካታ ሰወች አጽም ተገኘ ዛሬ ሃምሌ አስር ቀን ሁለት ሽህ አስር አም በፖሊስ ኮሚሽን ግቢ ውስጥ በጓሮ በኩል የወዳዳቁ የሰው አጽሞች የተገኙ ሲሆን፣ እንድሁም አሰሳ ያደረጉት ቄሮወች እዛው አካባቢ ሌላ በጆንያ የተጠቀለለ ሌላ አጽም አግኝቷል። ወኪላችን እንደገለጸው ሁለት ጆንያ አጽም መሰብሰቡንና የሃረሪ ክልል የወንጀል መከላከል ኮሚሽነር ጀማል፣ የመስራቅ ሃረርጌ ምክትልል አስተዳዳሪ፣ የኮሚኒኬሽን እና የኦፒድዮ ሃላፊወች ተሰብስበው ከቄሮች ጋር ተሰብስበው... | በሃረሪ ፖሊስ ኮሚሽን መሳሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ የበርካታ ሰወች አጽም ተገኘ |
Summarize the following news article into a concise headline. | አል በሽር ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው። ሱዳን በአል በሽር አገዛዝ መባቻ ግድም የተረጋጋች ብትመስልም ግጭቱ እንደ አድስ አገረሸ፤ አል በሽርም ዳርፉር አካባቢ ከባድ የጦር ሃይል ተጠቅመዋል ተብለዋል ተወቀሱ። አል በሽር ስልጣን ሲቆናጠጡ በደቡባዊ እና ሰሜናዊ ሱዳናውያን መካከል በተከሰተ የእርስ በርስ ጦርነት ሃገሪቱ ስትታመስ የነበረበት ወቅት ነበር። በሄግ የሚገኘው አለም የአቀፉ የጦር ወንጀሎች ፍርድ ቤት አቃቢ ህጎች የቀድሞ ፕሬዝደንት የቀረበባቸውን ክሶች በሄግ ተገኝተው... | አል በሽር ለአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው |
Summarize the following news article into a concise headline. | ታሃሳስ ሰላሳ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ሃገራዊው ምርጫ ጥቂት ወራት በቀሩበት በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ መምህራንና የመንግስት ሰራተኞች ማሰተማራቸውንና ስራቸውን በማቆም ስልጠና እንድገቡ መታዘዛቸውን ለኢሳት ደረሱት መረጃወች ያመለክታሉ። ስሜን ብጠቅስ ጉዳት ይደርስብኛል ያሉ የጋሙጎፋ ዞን ካምቦ ወረዳ የመንግስት ሰራተኛ በበኩላቸው ለመንግስት ሰራተኞች ከሰኞ እለት ጀምሮ ለ ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። እንድሁም በጋሙጎፋ ዞን በተለያዩ ወረዳወች የሚገኙ የ... | ኢህአደግ በመንግስት በጀት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ለመምህራንን እና ለመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ሊሰጥ ነው። |
Provide a news headline based on the following text. | በዘርይሁን ሹመቴ አድስ በሚከለሰው ማስተር ፕላን ስም በአድስ አበባ ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢወች የመኖሪያ ቤቶችን ለማፍረስ አድስ ዘመቻ ሊጀመር መሆኑን መስተዳድሩ አስታውቋል። በየካ ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኙ ወረዳ ዘጠኝ፣ ወረዳ አስር፣ ወረዳ እና ወረዳ ቤቶች እንድፈርሱ ሲል የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማስታወቂያ ካወጣባቸው ከፈራሽ ወረዳወች ዝርዝር ውስጥ ይገኙበታል። ለዘመናት ጎጆ ቀልሰው ሲኖሩ የነበሩ ዜጎች ለሚፈርስባቸው መኖሪያ ቤት እስካሁን ድረስ ምንም አይነት ተለዋጭ ቦታ... | እንደ አድስ ይከለሳል በተባለው የአድስ አበባ ማስተር ፕላን መሰረት ከአስር የሚበልጡ ቤቶች ይፈርሳሉ |
Write a brief headline summarizing the article below. | ኢራን የቀድሞ የመከላከያ ሚንስቴር ሰራተኛዋን ለአሜሪካ ምረጃ አቀብሏል በሚል ክስ በሞት መቅጣቷን አስታወቀች። ቃል አቀባዩ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ የሞት ቅጣቱ ስለተፈጸመበት ግለሰብ የተናገሩት ስለ ሌላ ለውጭ ሃይሎች ሰልሏል ተብሎ ስለተከሰሰ ተጠርጣሪ በገለጹበት ወቅት ነበር። ሬዛ አስጋሪ የተባለው ግለሰብ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ባሳለፍነው ሳምንት መሆኑን የፍርድ ቤት ቃል አቀባይ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ እንዳሉ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ሬዛ አስጋሪ የኢራንን የሚሳኤል ፕሮ... | ኢራን ለሲአይኤ መረጃ አቀብሏል ያለችውን ግለሰብ በሞት ቀጣች |
Generate a news headline for the following article. | ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ከወለድ ነፃ በሆነው የባንክ አገልግሎት ዘርፍ ያሰባሰበው ተቀማጭ ገንዘብ ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ሲደርስ ከዚሁ ዘርፍ ያገኘው የትርፍ መጠን ከካቻምናው ይልቅ ከፍተኛ ብልጫ ማሳየቱ ተገለጸ። እንደ ባንኩ መረጃ፣ ካቻምና የውጭ ምንዛሪ ግኝቱ በአንድ ነጥብ ሶስትስድስት በመቶ ቀንሶ የሁለት መቶ ነጥብ ስምንትአራት ሚሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል። በወለድ ነፃ አገልግሎት ዘርፍ ስኬታማ ሆኖ የታየው የባንኩ አፈፃጸም የስላሳ ስምንት ነጥብ አራት ሚሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ የተገኘበት አ... | ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ከወለድ አልባ አገልግሎት ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ አሰባሰበ |
Create a short title for the given news content. | በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን ውጥረት ተከትሎ በመከላከያ አመራር ላይ ከፍተኛ ብወዛ እየተደረገ መሆኑ ተሰማ። በጀኔራል መኮንኖች አካባቢ አመራሩ በህወሃት ጀኔራሎች በመያዙ ብወዛው ከዚያ በመለስ ባለው የስልጣን መዋቅር ላይ ማተኮሩ ተመልክቷል። በቅድሚያ ብርጋደር ጀኔራል ሃይሌ ጥላሁን እንድሁም ሜጀር ጀኔራል አባዱላ ገመዳን በጡረታና ወደ ሲቪል በማዛወር ወጥነቱን የማስፋቱ እንቅስቃሴ መጀመሩን የሚገልጹት የመከላከያ ምንጮች ከምርጫ ዘጠና ሰባት በኋላ ሁኔታወች ፍጹም መቀየራቸውንና የሰራዊቱ አመራር ይበልጥ ... | በመከላከያ አመራር ላይ ከፍተኛ ብወዛ እየተደረገ ነው |
Generate a news headline for the following article. | ነህሴ አንድ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች የታየው ዝናብ እጥረትና የተከሰተው ድርቅ ኢሊኖ እየተባለ የሚጠራው የአየር መዛባት የፈጠረው ነው ብሎአል። ሚኒስቴሩ በውጭ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን የችግሩን አሳሳቢነት ይፋ ማውጣታቸውን ተከትሎ የሰጠው የመጀመሪያ መግለጫ ነው። በተለያዩ አካባቢወች የእንስሳት መኖና እና የምግብ እጥረት ተፈጥሯል ብሎአል። ገዥው ፓርቲ አገሪቱ በምግብ ራሷን መቻሏን በተደጋጋሚ ሲናገር ቢሰማም የዝናብ እጥረት ሲያጋጥም ችግሩ ይፋ መውጣቱ በግብርናው ዘርፍ ተገ... | ድርቁ የኢሊኖ ውጤት ነው ሲል ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ |
Generate a news headline for the following article. | በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን መቀመጫና አድሷ የኢንዱስትሪወች መዳረሻ በሆነችው የደብረ ብርሃን ከተማ፣ በዘንድሮ የበጀት አመት ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት ለአልሚ ባለሃብቶች መከለሉ ተጠቆመ። በተያዘው የበጀት አመት ከአራት መቶ በላይ ኢንዱስትሪወችን ወደ ከተማዋ ለማምጣት መታቀዱን ያስታወሱት የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽህፈት ቤት ሃላፊው፣ ይህንን ማስተናገድ የሚችል ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት በየክላስተሩ መከለሉን አስታውቀዋል። ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ዝርጋታ አኳያ ከሶስት መቶ ስልሳ ... | በደብረ ብርሃን ከተማ ከሶስት ሽህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሃብቶች መከለሉ ተጠቆመ |
Provide a news headline based on the following text. | የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ለንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የሚውል የአንድ ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ብር ብድር ለመስጠት፣ ከአስር መካከለኛ ከተሞች ጋር ስምምነት ማድረጉ ተሰማ። ለፕሮጀክቶቹ ግንባታ የሚውለው ገንዘብ ከአገር አቀፍ የዋሽ ፕሮግራምና አንድ ቅርጫት ፕሮግራም ከተሰኘ ድርጅት እንደሆነ፣ የውሃ ፈንድ ለሪፖርተር የላከው መረጃ ያሳያል። የፊርማ ስነ ስርአቱ የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዋና ዋኬና የተጠቃሚ ከተሞች የበላይ ሃላፊወች በተገኙበት በአራራት ሆቴል እንደተካ... | የውሃ ልማት ፈንድ ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውል አንድ ነጥብ ስድስት ቢለዮን ብር ብድር ለከተሞች ማቅረቡን አስታወቀ |
Write a brief headline summarizing the article below. | አድስ አበባ፣ ህዳር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት አርባ አምስት ነጥብ አምስት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ዜጎችን በትምህርት መቅረጽ የሚቻለው ሃገር ሰላም ስትሆን በመሆኑ ከዚህ በፊት በነበሩ ዙሮችም ሆነ ዛሬ ሃገርን ለማዳን የህልውና ዘመቻ ላይ ለሚገኘው ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ዩኒቨርሲቲያችን ደጀንነቱን በማሳየቱ እጅግ ደስተኛ ነኝ ብለዋል። ዩኒቨርሲቲው አንድመቶ ኩንታል ስኳ... | የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ |
Create a short title for the given news content. | የዋሊያወቹ አጥቂ በጉዳት ምክንያት ከስብስቡ ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የሁለት ሽህ ሃያ ሶስት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታወች በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያወቹ ፣ የምድቡን ጨዋታ ከማድረጉ አስቀድሞ ለአቋም መለኪያ የሯንዳ ብሄራዊ ቡድን ይገጥማል። ለዚህም ማሳያ ዋሊያወቹ በካሜሮን አፍሪካ ዋንጫ ላይ በምድብ አንድ ጨዋታ በተከላካይ የተሰራ ስህተት፣ እንድሁም በአልጀሪያው የቻን ውድድር በግብ ጠባቂ የተሰራው ስህተት ብሄራዊ ቡድኑን ከምድቡ ማለ... | ብሄራዊ ቡድኑ ለአቋም መለኪያ ሯንዳን ይገጥማል |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ቻይናዊቷ ጓን ዩ በተመሳሳይ ጊዜ በ የተለያዩ ኩባንያወች መቀጠሯ ከታወቀ በኋላ በማጭበርበር ወንጀል ተከሰሰች። ጓን ዩ የድርጅት ስራን ለማግኘት በምታደርገው የማያቋርጥ ፍለጋ በጣም የተጠመደች ስለነበር ብዙ የስራ ቃለ መጠይቆች በተመሳሳይ ጊዜ ሲከታተሉባት ለሌሎች ሰወች በማስተላለፍ ኮሚሽን እንደምትቀበልም ነው የተነገረው። በዚህ ወቅት ለዚህ ኩባንያ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤዋን ለማስገባት በማሰብ በስህተት ለሌላ ኩባንያ እና ለብዙ የኦንላይን ስራ እንደላከችና... | ለአመታት በ ኩባንያወች ተቀጥራ በስራ ገበታዋ ተገኝታ የማታውቀው እንስት |
Provide a news headline based on the following text. | በእስራኤልና በጋዛ ያለው ግጭት በድጋሜ ከተቀሰቀሰ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። አስራኤል በጋዛ የሚገኘው የወታደራዊ ካምፕ ኢላማዋ እንደነበር አስታውቃለች እስራኤል ረጅሙን የጋዛ ዋሻ አፈረሰች ባለስልጣናቱ እንዳስታወቁት በተወረወረ ቦምብ አንድ እስራኤላዊ ሲገደል ከእስራኤል በተሰነዘረ ጥቃት ደግሞ እናትና ልጅን ጨምሮ አራት ፍሊስጤማውያን መገደላቸውን ገልጸዋል። አይ ኤስ በጀነራል ካሊፍ ጦር ላይ ጥቃት ሰነዘርኩ አለ ጥቃቱ የተጀመረው አካባቢው መከለሉን ተከትሎ በጋዛ በተነሳ ተቃውሞ ምክንያት ሲሆን እስራኤል አካባ... | ጋዛ በእስራኤል ላይ በሰነዘረችው ጥቃት የተነሳ ውጥረት ነገሰ |
Generate a news headline for the following article. | በአመት ሰማኒያ ሁለትሽ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋል። አሁን ግን፣ በህጋዊ ምዝገባ የመሄድ እድል በእገዳ ስለተዘጋ፣ አማራጭ በማጣት፤ በየመን በኩል የሚጓዙ ሴቶች ቁጥር ጨምሯል ሽ። ለስራ ወደ አረብ አገራት መጓዝ የተከለከለው፣ ጉዳት ይደርስባቸዋል በሚል ነበር። የዛሬ አራት አምስት አመት፣ ወደ አረብ አገራት የሄዱ ኢትዮጵያውያን ላይ ሲደርስ የነበረው ጉዳት ቀላል አይደለም። በህጋዊ ምዝገባ ወደ አረብ አገራት መሄድ፣ የዛሬ ሁለት አመት ከመታገዱ በፊት፣ እንድህ አይነት እልቂት አይከሰትም ነበር። ነገር ግ... | ወደ የመን የሚሰደዱ ኢትዮጵያውያን በዝተዋል |
Generate a news headline for the following article. | አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአሸባሪው ህወሃት ምክንያት በተወሰኑ የአገሪቱ አካባቢወች የእርሻ ስራወች ቢስተጓጎሉም እንደ ሃገር የምርት እጥረት አይገጥመንም ሲሉ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ገለጹ። በአገር ደረጃ በሁለት ሽህ ምርት እቅድ ዘመን ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን አራት መቶ ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ አመልክተው ፥ይህን እቅድ ለማሳካትና በአሸባሪው ህወሃት ምክንያት እርሻ ስራ በተስጓጎለባቸው የተወሰ... | በአሸባሪው ህወሃት የእርሻ ስራወች ቢስተጓጎሉም እንደ አገር የምርት እጥረት አይገጥመንም የግብርና ሚኒስቴር |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.