id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
183
241k
46158
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%88%99%E1%8A%93
ሳሙና
ሳሙና በጥንተ ንጥር ጥናት ረገድ ከስብ አሲድና ከአልካሊ የተገኘ ጨው ነው። ለማጽዳት እጅግ ጠቀሜታ ያለበት ውኁድ ነው። በልማዱ ዘንድ፣ ሳሙና መጀመርያ በጥንት የተገኘው እንስሳን በመሠዋት ጊዜ ሞራ ከዕንጨቱ አመድ ጋር በድንገት ሲቀላቀል ነበር። እንዲሁም ነጥሮን (ሶዲየም ከሰላ ወይም አምቦ አመድ) ከዘይት (ለምሳሌ የብርጕድ፣ የሰሊጥ፣ የሰኖባር ወይም የወይራ ዘይት) ጋር በማቀላቀል የልብስ መንፅህ ሥራ ተገኘ። እነዚህ ጥንታዊ ሳሙናዎች በተለይ ጨርቅን ለማጽዳት ሲሆኑ፣ በ70 ዓ.ም. ግድም ፕሊኒ እንደ ጻፉ የጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ) ሕዝብ ሳሙናን ወደ ፀጉራቸው ይጨምሩ ነበር። ከዚያም በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለሰውነት ተስማሚ የሆነው ሳሙና ጥቅም ደግሞ ይስፋፋ ጀመር።
19913
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%8B%B5%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%88%81%E1%88%A0%E1%88%AD%E1%88%8D
ኤድመንድ ሁሠርል
ኤድመንድ ጉስታቭ አልብሬክት ሁሠርል (ሚያዚያ 8, 1859 እ.ኤ.አ. – 26, 1938 እ.ኤ.አ.) ኦስትሪያ ተወልዶ ጀርመን ያረፈ ፈላስፋና የሥነ ክስተት (ፌኖሜኖሎጂ) መስራች ነበር። በጊዜው ይሰራበት የነበረውን የፖዚቲቪስት አስተሳሰብ በመካድ ተመክሮ የሁሉ ዕውቀት ምንጭ ነው በማለት የራሱን ፍልስፍና ያራመደ ሰው ነበር። ሁሠርል ከካርል ዌይስትራስ ሂሳብ በመማር ዶክትሬት ያገኘ ሲሆን ፍልስፍናም እንዲሁ አጥንቷል። ከዚያም የፍልስፍና አስተማሪ ሆኖ ሰርቷል። ሁሠርል በምናባዊ ክስተትና በተጨባጭ አለም ክስተት መካከል ያለው ልዩነት ትኩረት (ኢንቴንሺናሊቲ) እንደሆነ አስረድቷል። በሁሠርል አስተያየት ማናቸውም የአዕምሮ ስራወች ትኩረት አላቸው ማለትም ማናቸውም እምነቶች ወይም ፍላጎቶች ወይንም ሃሳቦች ስለ አንድ ነገር ወይም ስሌላ ነገር ነው። ያ ነገር ትኩረታቸው ነው። ነገር ግን ተጨባጩ አለም እንዲህ ያለ ትኩረት የለውም። በሌላ በኩል ሁሠርል በደንበኛና ደንበኛ ያልሆነ አቀራረብ ባላቸው የነገር አቀርቦት ላይ ጽፏል። ለምሳሌ አንድ ቤት ፊት ለፊት የቆመ ሰው ቤቱን በደንበኛ አቀራረብ ይገነዘባል። በተጻራሪ ከሌላ ቦታ ሆኖ አድራሻ ሲጠይቅ እዚህ እዚህ ቦታ ላይ ይገኛል ሲሉት «ደንበኛ ያልሆነ» አቀራረብ በማለት ይተነትናል። የኦስትሪያ ሰዎች ሥነ ክስተት
17857
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%8C%88%E1%8A%9B%20%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AE
ጥገኛ አምክንዮ
ጥገኛ አምክንዮ በሁለት የአምክንዮ ዋጋወች የሚተገበር ሲሆን፣ ውጤቱ ውሸት የሚሆነው ቀዳሚ አረፍተ ነገሩ እውነት ሁኖ ተከታይ አረፍተ ነገሩ (ጥገኛ አረፍተ ነገሩ) ውሸት ሲሆን ብቻና ብቻ ነው። (ቀዳሚና ተከታይ አረፍተ ነገር ምን ማለት እንደሆነ ከታች ሙሉ ማብራሪያ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ ) ከአምክንዮ አንጻር ጥገኛ አምክንዮ ከአይደለም....ወይም... ጋር እኩል ነው። በሂሳብ አጻጻፍ፣ ቀዳሚ አረፍተ ነገር (አስጠጊ) ቢሆንና ተከታይ (ጥገኛ) ቢሆን፣ የጥገኝነት ዝምድናቸው እንዲህ ይጻፋል ፡ ሲነበብ ስለዚህ ነው። ይህ እንግዲህ ከላይ እንደተጠቀሰው ከ አይደለም ወይም ጋር ምንም ለውጥ የለውም። ይህን የመጨረሻውን ግኝት በምሳሌ እንይ፡ መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ናት፣ ስለዚህ መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ ናት ከላይ በጻፍነው ትርጓሜ አንጻር ሲተረጎም መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ አይደለችም ወይም መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ ናት ከላይ የተጻፉትን አረፍተ ነገሮች አነጻጽረው እኩለነታቸውን ያረጋግጡ ሙሉ ማብራሪያ ምሳሌ ፩፡ « ነገ ዝናብ ከዘነበ፣ ስራ አልመጣም።» ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ባልመጣ፣ እውነት ነኝ። ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ብመጣ፣ ውሸት ነኝ። ነገ ዝናብ ባይዘንብና ስራ ብመጣ -- እንዲሁም ነገ ዝናብ ባይዘንብና ስራ ብቀር፣ ዝናብ ሳይዘንብ የማደርገውን ስላልተናገርኩ በሁለቱም አቅጣጫ ውሸታም ነህ የሚለኝ አይኖርም። ዝምታ በአምክንዮ እውነት ስለሆነ፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ሃሰት እስከሆነ ድረስ፣ እውነት ነኝ። ምሳሌ ፪፡ መሰረት አዲስ አበባ ከአለች፣ መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ አለች። መሰረት አዲስ አበባ ውስጥና ኢትዮጵያ ውስጥ ካለች ከላይ የሰፈረው አረፍተነገር እውነት ነው እንላለን መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ብትሆንና ኢትዮጵያ ውስጥ ባትሆን ውሸት ነው እንላለን -- ግን ይሄ በተጨባጭ ሊሆን የማይችል ነገር ነው። መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች ከላይ የሰፈረው አረፍተ ነገር መሰረት የት እንዳለች አይነግረንም። ስለዚህ አረፍተነገሩ የማያውቀውን የማይናገር፣ የታይታነት የሌለበት ትሁት አረፍተ ነገር ነው። መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች አረፍተ ነገሩ የት ትሁን የት፣ ጨረቃ ላይ ትውጣ ኢትዮጵያ ውስጥ ትኑር፣ ቻይና አገር ትብረር የርሱ ጉዳይ አይደለም። ስለማያውቀው አይናገርም። እንግዲህ የጥገኛ አምክንዮ ይህን መሰረታዊ እውነታ በመቀበል የሚነሳ የአምክንዮ አይነት ነው። መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ አለች የሚለው ክፍል ቀዳሚ አረፍተ ነገር ሲባል መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ አለች የሚለው ተከታይ አረፍተነገር ነው። እዚህ ላይ፣ ከላይ እንዳስተዋልነው፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ውሸት ቢሆን እንኳ ሙሉው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት እንደሆነ እንረዳለን። ስለሆነም የጥገኛ አምክንዮ ዋጋ ከነባራዊው አለም እውነታ ተነጥሎ መታየት አለበት። ጥገኛ አምክንዮ፣ ቀዳሚ አረፍተ ነገሩ ውሸት ከሆነ፣ አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ ምንጊዜም እውነት ነው። ምሳሌ ፫፡ መሰረት ሰው ካላይደለች፣ መሰረት ተራራ ናት። እዚህ ላይ መሰረት ሰው ካልሆነች ብቻ ይህ አረፍተ ነገር ስለ ተከታዩ አረፍተ ነገር ሊመረመር ይችላል። ሆኖም መሰረት ሰው አይደለችም የሚለው ውሸት ስለሆነ፣ ስለተከታዩ አረፍተ ነገር የሚናገረው ነገር አይኖርም። በአምክንዮ ዝምታ እውነት ነው። ከላይ የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ስለማያውቀው ስለማይናገር እውነት ነው ይባላል። ይህ እንግዲህ ከለተ ተለት ንግግር ዘይቤአችን አንጻር እንግዳ ይሆናል። ምሳሌ ፬፡ መሰረት ሴት ናት፣ ስለዚህ ቢራቢሮ ፈረስ ነው። ቀዳሚው አረፍተ ነገር ምንም እንኳ ምንጊዜም እውነት ቢሆን፣ ተከታዩ ውሸት ስለሆነ፣ ይህ ጥገኝነት (አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ) ውሸት ነው እንላለን።
43938
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%84%E1%88%AB%E1%8A%AD%E1%88%8C%E1%88%B5
ሄራክሌስ
ሄራክሌስ በግሪክ አገር አፈ ታሪክ በጥንት የኖረ ጀግና ሰው ነበር። ስለዚሁ ሄራክሌስ እጅግ ብዙ ትውፊቶች ተባሉ። በሮሜ አፈ ታሪክ ደግሞ ሄርኩሌስ ይባላል። ይህ መጣጥፍ ስለ ግሪኩ አፈ ታሪክ ነው። ግሪኩ ጸሐፊ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ በ«የታሪክ መጽሐፍ ቤት» ምዕራፍ ፬ የሄራክሌስ አፈታሪኮች በሙሉ ይገልጻል። ዲዮዶሮስ እንዳለው ሄራክሌስ ከዚውስና አልክሜኔ ተወለደ። እናቱ አልክሜኔ የፔርሴዎስ ልጅ ነበረች። ልጁ ሲወለድ ከመንታ ወንድሙ ኤውሩስጠውስ ጋር ተወለደ። ኤውሩስጠዎስ አስቀድሞ ስለ ተወለደ እርሱ የፔርሴዎስ ልጆች ንጉሥ ሆነና ሄራክሌስ ፲፪ ታላቅ ሥራዎች ለወንድሙ ኤውሩጠዎስ መፈጽም ነበረበት። ልጁ በቲሩንስ በአርጎስ ዙሪያ አደገ። ሄራክሌስ ሕጻን ሲሆን ሄራ ሁለት እባቦች እንዲገድሉት ላከች። እርሱ ግን በእጁ አንቆ ገደላቸው። ከሌላ ሰው ልጅ ሁሉ ጠንካራ ሆነ። በኋላ የአልክሜኔ ባል አምፊትርዮን ወደ ጤቤስ ተዛወረ። የጤቤስ ንጉሥ ክሬዮን ለሚንያን ሕዝብ ንጉሥ ኤርጊኑስ ተገዥ ነበር። የጤቤስ ሰዎች በየዓመቱ መቶ ከብት ለሚንያውያን መገብር ነበረባቸው። ጭቆናቸው ስለ በዛ ሄራክሌስ ገና ልጅ ሲሆን ሚንያውያንን ከጤቤስ አስወጥቶ ኤርጊኑስን እራሱን ገደለውና ከተማቸውን ኦርቆሜሞስን አጠፋ። ከዚህ ድርጊት በኋላ ሄራክሌስ የክሬዮን ሴት ልጅ መጋራ አገባት። ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ ለወንድሙ የአርጎስ ንጉሥ ኤውሩስጠዎስ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች መፈጸም ስለ ተገደደው ለትንሽ ጊዜ እብድ ሆነና ከመጋራ የተወለዱትን ልጆቹን በስኅተት ጠላቶች መስለውት ገደላቸው። አዕምሮው ወደ ጤንነት በተመለሰ ጊዜ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች ጀመረ። መጀመርያው ታላቅ ሥራ የነመያ አንበሣን ለመግደል ነበር። ሄራክሌስ ይህን በእጁ ፈጸመና ቆዳውን ለልብሱ አደረገ። ፪ኛው ታላቅ ሥራ የለርናያ ሁድራ ለማሸነፍ ነበር። ይች አስቀያሚ መቶ የእባብ ራሶች የነበሯት ግሩም ፍጡር ነበረች። እንድ ራስ ቢቆረጥ፣ ሁለት ራሶች በፈንታው ወዲያው ይበቅሉ ነበር። ስለዚህ ሄራክሌስ አንድ ራስ እንደ ቆረጠው፣ የወንድሙ ልጅ ዮላዎስ ያንጊዜ አንገቱን በፋና እንዲያቃጥለው አደረገ። በዚህ ዘዴ ራሶቹን ሁሉ ቆርጦ ሄርኩሌስ ሊያሸንፋት ቻለው። ፫ኛው ታላቅ ሥራ የኤሩማንጢዮስ እሪያ በሕይወቱ ከደብረ ላምፐያ በአርካዲያ ለማምጣት ነበር። ይህን በትንቃቄ መፈጽም ቢያስፈልግም ለሄራክሌስ በቀላሉ ተከናወነ። ከዚህ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ ከከንታውሮች ወገን ጋር ታገለና ብዙዎችን ገደለ፤ እነኚህ ግማሽ ሰዎች በግማሽም ፈረሶች ነበሩ። ፬ኛው ታላቅ ሥራ ወቃማ ቀንዶች ያለውን አጋዘን ለመማረክ ነበር፤ ይህንን በቀላል ፈጸመ። ፭ኛው ታላቅ ሥራ የስቱምፋሊያ ሐይቅ አዕዋፍ ለማብረር ነበር። እነዚህ አዕዋፍ ከብዛታቸው የተነሣ ፍራፍሬውን ያጠፉ ነበር። ሄራክሌስ ከነሐስ አንድ መንኳኳያ ሠርቶ ታላቅ ድምጽን በማሰማት ከሐይቁ አባረራቸው። ፮ኛው ታላቅ ሥራ የአውገያስን ጋጣ በአንድ ቀን ውስጥ ለማጽዳት ነበር። ይህን ለመፈጽም ሄራክሌስ የአልፈዮስ ወንዝ ፈሳሽ ከመኝታው ወደ ጋጣው አስለወጠ። ፯ኛው ታላቅ ሥራ የቀርጤስ ወይፈንን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በቀርጤስ ንጉሥ ሚኖስ እርዳታ ቶሎ አደረገ። ከዚሁ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ መጀመርያ የኦሊምፒክ ጨዋታዎች እንደ መሠረተ ይለናል። ፰ኛው ታላው ሥራ የዲዮሜዴስ ፈረሶችን ከጥራክያ አገር ለማምጣት ነበር። (እስካሁን ድረስ የተጠቀሱት ቦታዎች ሁሉ በግሪክ አገር ውስጥ ናቸው።) እነዚህ ፈረሶች የሰው ሥጋ የሚበሉ ነበሩ፤ ሄርኩሌስ ግን ጠባቂያቸውን ዲዮሜዴስን አመገባቸውና ሰረቃቸው። ከዚህ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ በስመ ጥሩ ጉዞ ከያሶንና አርጎናውቶች ጋራ ወደ ኮልቂስ (የአሁን ጂዮርጂያ) ወርቃማ ሱፍን ለማግኘት ተጓዘ። ፱ኛው ታላቅ ሥራ የአማዞኖች አለቃ ሂፖሊቴ መታጠቂያ ለማምጣት ነበር። በጥቁር ባሕር በኩል ሄዶ ወደ አማዞኖች ከተማ ጠሚስኩራ (በአሁኑ ቱርክ) ደርሶ አማዞኖቹን ድል አደረጋቸውና አብዛኞቹን ገደላቸው። እንዲህ መታጠቂያውን ይዞ ተመለሰ። ፲ኛው ታላቅ ሥራ የቅሩሳውር ፫ ልጆች ጌርዮኔስ ለማሸበፍና ከብታችውን ከኢቤሪያ (የአሁን እስፓንያ) ለማምጣት ነበር። መጀመርያ ወደ ቀርጤስ ሄዶ ሄራክሌስ ለዘመቻ እያዘጋጀ ደሴቱን ከአውሬዎች አነጻ። ከዚያ ወደ ሊብያ ተጉዞ አንታዮስ የሚባል ታላቅ ትግለኛ ገደለ። ቀጥሎ ወደ ግብጽ ገብቶ የግብጽ ንጉሥ ቡሲሪስን ገደለ። ወደ ሊብያ ተመልሶ አንድ ከተማ «ሄካቶምፑሎን» («መቶ በሮች») መሠረተ። እስከ ጋዴራ ድረስ ደርሶ ሁለቱን የሄራክሌስ ዓምዶች መሠረተ። ወደ ኢቤሪያ ገብቶ ፫ቱን ጌርዮኔስ ገደላቸው፣ አዲስ ንጉሥ ሰጣቸው። ከዚያ በኬልቲካ (የአሁን ፈረንሳይ) ዓለፈ፣ የሕገ ወጥ ሁኔታ እዚያ አቀና፣ አንድ ከተማ አሌሲያ መሠረተ። ከዚያ ወደ ሊጉርያ (ጣልያን) እየሄደ መንገድ በአልፕ ተራሮች በኩል ጠረገ። ወደ ቲቤር ወንዝ በሮሜ ከተማ ሥፍር ሠፈረ። ወደ ደቡብ ተጉዞ በደብረ ቬሱቪዩስ የጊጋንቴስን ወገን በውግያ አሸነፋቸው። ወደ ሲኪሊያ ተሻገረ - በመዋኘት። ከንጉሡ ኤሩክስ ጋራ የትግል ቁማርት ተጫወተ። ኤሩክስ ቢያሸንፍ ከብቱን ይወስድና ሄራክሌስ ቢያሸንፍ አገሩን ይወስዳል የሚል ጨዋታ ነበር። ሄራክሌስ አሸነፈውና አገሩን ለኗሪዎቹ ሰጠው። ወደ ጣልያን ተመልሶ አድሪያቲክ ባሕርን ዞሮ ወደ ግሪክ አገር ተመለሰና ከብቱን ለኤውሩጠዎስ አቀረበ። ፲፩ኛው ታላቅ ሥራ ወደ ሃደስ (ሢኦል በግሪኮች እምነት) መግባትና ውሻውን ኬርቤሮስን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በፐርሰፎኔ እርዳታ አደረገ። ፲፪ኛውና መጨረሻው ታላቅ ሥራ የሄስፔሪዴስ ወርቃማ ቱፋሆች ከሊብያ ምዕራብ (ከአትላንቲክ ጠረፍ) ለማምጣት ነበር። ይህን አድርጎ ደግሞ አንታዮስንና ቡሲሪስን እንዲሁም የአይቲዮፒያ ንጉሥ ኤማጥዮንን የገደላቸው በዚህ ጉዞ እንደ ነበር አንዳንዴ ይባላል። ከዚያ በፊት የቡሲሪስ መርከበኞች ቁንጃጅት ከሄስፔሪዴስ ይሠርቁ ነበር ይለናል። በዚያን ጊዜ ሄራክሌስ በአፍሪካ እያለ የተረፉት አማዞኖችና የእስኩቴስ ሰዎች አብረው በጥራክያ አልፈው ወደ ግሪክ ገብተው አቲካን ወረሩ፤ ጤሴዎስ ግን አሸነፋቸው። ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ የወንድሙን ልጅ ዮላዎስን ወደ ሳርዲኒያ ልኮ ቅኝ አገር በዚያ ተመሰረተ። ሄራክሌስ እንደገና አብዶ ኢፎቶስን ገደለ፣ ስለዚህ ለማዮንያ (ልድያ) ንግሥት ኦምፋሌ ለጊዜው እንደ ባርያ ማገልገል ቅጣቱ ሆነ። የኦምፋሌ ባርያ እየሆነ ሄራክሌስ የማዮንያ ጠላት የሆነ የኢቶኒያ ሕዝብ ድል አደረጋቸው። ቀጥሎ ሄራክሌስ በኢሊዩም (ትሮይ) ንጉሥ ላዎሜዶን ላይ ቂም ስላለው የመርከቦች ኃይል ይዞ ጦርነት በትሮይ ላይ ሠራ። ላዎሜዶንን ገድሎ ልጁን ፕሪያም የኢሊዩም ንጉሥ እንዲሆን ሾመው። ይህን አድርጎ ሄራክሌስ በግሪክ አገር ቆይቶ አውገያስንና አንዳንድ ከተሞች አሸነፈ። በግሪክ ጉዳዮች ጥልቅ አድርጎ ባገኙት ሴቶች ሌሎች ልጆች ወለደ። በመጨረሻ በደብረ ኦይቴ ራሱን ወደ እሳት ጥሎ ሞተ። በሥነ ጥበብ እስከ እስፓንያ ድረስ የገዛው ሄራክሌስ በግሪክ አፈ ታሪክ ስለ ተወደደ፣ በባህላቸው ብዙ የሄራክሌስ ምስል ሠሩ። ከታላቁ እስክንድር በኋላ ግሪኮች ይህንን ልማድ እስከ ባክትሪያ ወይም የዛሬው አፍጋኒስታን ድረስ ወሰዱት። በዚያ የቆሙ ግሪኮች መንግሥታት በኋላ ቡዲስት ሆኑና የሄራክሌስ ምስል መሥራት ወደ ቡዲስት ሃይማኖት አስገቡ፤ ቅርጹም ለጎታማ ቡዳ ዘበኛ ቫጅራፓኒ ተጠቀመ። ይህም የቫጅራፓኒ ምስል ልማድ እስከ ጃፓን ድረስ ገብቶ የጣኦታቸው ሹኮንጎሺን መነሻ ሆነ። ዋቢ ምንጭ የሄራክሌስ ታሪክ በዲዮዶሮስ የግሪክ አፈታሪክ
11286
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%8B%A8%E1%88%B5
አስራት ወልደየስ
ፕሮፈሰር አስራት ወልደየስ አዲስ አበባ ተወልደው ድሬዳዋ ያደጉ ሲሆኑ፣ ለመጀመርያ ጊዜ ፕሮፌስናል ስልጠና ያገኙ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ቀዶ ጠጋኝ ነበሩ። ፕሮፌሰር አስራት ወያኔ ስልጣን በያዘ ጊዜ የወያኔ ተቃዋሚ በመሆን መአሀድ የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት መስራችና ዋና ሊቀመንብር በመሆን ታላቅ የወያኔ ተቃዋሚ ሲሆኑ ወያኔም በፍረሀት ወደ እስርቤት ካስገባቸው በሗላ በሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሀን፣ ጅሩ እነዋሪ፣ መንዝ፣ ተጉለትና ቡልጋ፣ አውራጃ ውስጥ እንዲሁም በመላው የአማራ ክልል የፕሮፌሰር አስራት ተከታዮች በማለት በጣም ብዙ ሕዝብ ጨፍጭፏል። በአሁን ሰዓትም የአማራ ብሔርተኝነት በፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ የመንፈስ ልጅነት እየተመራ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ሀኪሞች በመጀመሪያ ትክክል ነበሩ በኇላ አበላሹት:: ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ እና የአማራ ህዝብ ትግል!!!!! " አንደበት ላጣ ህዝብ ካልተናገሩለት ወንጀል አይሆንም ወይ ወገኑ ነኝ ማለት" ሀይሉ( ገሞራው) ይህ ፅሁፍ ከተፃፈ አራት አመት አልፎታል ፡፡ ነገር ግን በየአመቱ የጓደኞቼ ብዛት ስለሚጨምር ለአዲሶቹ አባላት የተወሰነ ስለ አባታችን ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ መረጃ ለመስጠት ያህል ሲሆን በዛውም የሙት አመታቸውን ለማስታወስ ያህል ነው፡፡ ሌላው ፅሁፉን ምስጋናው አንዷለም ( መለክ ሀራ) እኔን አስፈቅዶ << ግዮናዊነት>> የሚለው መፅሀፉ ውስጥ አካቶታል፡፡ ግዮናዊነት ሊወጣ ሲል ምስገጋናው ፅሁፉን በደንብ አጎልብተው እያለኝ እኔም በግሌ ከ 9- 12 ክፍል የሂሳብ መርጃ መፅሀፍ ( እየፃፍኩ በነበረበት ሰአት ስለነበረ ተደራረበብኝና ትንሽ ተዘናጋሁ መፅሀፉ ሲወጣ ግን ህዝቡም ሲወደው የተሻለ ባበረክት ኑሮ ብዬ ተቆጨሁ፡፡ ነገሩን ነው እንጂ አሁን ላይ በጋሻው መርሻ የተፃፈ << አንፀባራቂው ኮከብ>> የተባለ የፕሮፌሰር አስራትን ትግል የሚዳስስ መፅሀፍ ስላለ አንባቢዎች በጥልቀት ያንን ቢያነቡ ስል 1. ግለ ታሪክ እውቁ የቀዶ ጥገና መምህር ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ሀምሌ 11 1920ዓ.ም በአዲስ አበባ የተወለዱ ሲሆን፤ በሶስት አመታቸው ቤተሰቡ በሙሉ ወደ ድሬደዋ በመዛወሩ እድገታቸው ድሬደዋ ሊሆን ችሏል፡፡ ጣልያን ኢትዮጲያን ሲወር ገና የ8 አመት ልጅ ቢሆኑም የወረራው ወቅት ግን ለብላቴናው አስራት መጥፎ ትዝታን ጥሎ ያለፈ ነበር:: ገና በመጀመሪያ አመት ላይ ፋሽስት ጣሊያን አያታቸውን ቀኝ አዝማች ፅጌ ወረደን ወደ ጣልያን በምርኮ የወሰዳቸው ሲሆን፣ የ1932ቱን የግራዚያኒ ግድያ ሙከራ ተከትሎ ከ30,000 በላይ ኢትዮጲያዊ ሲያልቁ አባታቸው አቶ ወልደየስ አጥላየ አንዱ መስዋዕት ሆኑ፡፡ ይህንን ተከትሎም በባላቸው ሀዘን ከፍተኛ ህመም ላይ የወደቁት እናታቸው ወዲያውኑ ሞቱባቸው፡፡ በ1933ዓ.ም ኢትዮጲያ ከጣሊያን ነፃ ስትወጣ ወደ አዲስ አበባ የመጡት አስራት ወልደየስ በሚቀጥለው አመት ማለትም በ1934ዓ.ም በተፈሪ መኮንን ት.ቤት ዘመናዊ የቀለም ትምህርት ጀምረዋል፡፡ በትምህርት ላይ ጥሩ አቀባበል የነበበራቸው ይህ ምሁር በ1935ዓ.ም የፎቶ ካሜራ ተሸልመዋል፡፡ በኀላም ከ42ቱ ምርጥ ተማሪዎች አንዱ ሆነው የውጭ የመማር እድል አግኝተዋል፡፡ በግብፅ አሌክሳንደሪያ ቪክቶሪያ ኮሌጅ በ1948ዓ.ም በቀዶ ጥገና ሙያ በጥሩ ነጥብ ተመርቀው የወጡት ፕሮፌሰር አስራት ወደ ሌላ ለገር ለመሄድ ወለም ዘለም ሳይሉ ደሀውን ወገናቸውን ሊያገለግሉ ወደ ሀገራቸው መጥተዋል፡፡ ለተከታታይ አምስት አመታት ህዝቡን ሲያገለግሉ ቆይተው ወደ እስኮትላንዱ ለማድረግ ተመልሰው ሄደዋል፡፡ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ ሀገር ቤት ከረጅም ግዜ ልፋት በኀላ የሙያ አጋሮቻቸው ጋር በመሆን የመጀመሪያውን የህክምና ት.ቤት አቋቁመዋል፡፡ በሙያቸው መምህር፣ ሀኪምና የት.ቤቱ ዲን ሆነው ደሀውን ህዝባቸውን አገልግለዋል፡፡ ለዚህም እስከ ንጉሱ የግል ሀኪምነት ድረስ ደርሰዋል፡፡ 2. በወታደራዊው ደርግ ዘመን ወታደራዊው መንግስት ስልጣን እንደያዘ ንጉሱን ገሎ ለህዝብ የሰጠውን መግለጫ ' በሚል መፅለፋቸው ሁኔታውን ሲገልፁት፦ " ." ይህም ማለት በግርድፉ (ደርግ ንጉሱን ገሎ ለህዝብ በሰጠው መግለጫ << ሲታመሙብን የግል ሀኪማቸውን እሰጠርቸን ነበር ግን ቤታቸው አልነበሩም>> ሲል ፕሮፌሰሩ ግን << በሰአቱ ቤቴ ነበርኩ መንም የጠራኝ የለም >> ሲሉ ንግግሩን ተቃውመዋል) በዚህ የተጀመረው ግንኙነት በኀላም የደርግ ካድሬዎች የህክምና ት.ቤቱ ላይ ሊያሳርፉት በሚሞክሩት የሶሻሊስት ፅንሰ ሀሳብ በተደጋጋሚ ፕሮፌሰሩ ጋር ሳያስማማቸው ኖሯል፡፡ ይህም ሆኖ ግን በ1970ወቹ መጀመሪያ አካባቢ ከሰሜን ተገንጣዮች ጋር ያደርገው የነበረው ፍልሚያ ላይ ፕሮፌሰር አሰራት ሙያዊ ግዴታቸውን ለመወጣት ወደ ቦታው አቅንተው ነበር፡፡ 3. በኢህአዴግ ዘመን ምሁር በአይኔ አልይ የሚለው ይህ መንግስት ገና ከጅማሮው ነበር ፕሮፌሰሩሠ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ የጀመረው፡፡ በወቅቱ በመንግስት ቁጥጥር ስር ይታተሙ በነበሩ ጋዜጦች( እፎይታ፣ ማለዳ፣ አዲስ ዘመን፣ አቢዮታዊ ዲሞክራሲ...) ፕሮፌሰሩ ከደርግ ጋር ሆነው እንደወጉት አድርገው መፃፍ ጀመሩ፤ በወቅቱ ፕሮፌሰሩ ሲጠየቁ ግን፦ " እኔ የህዝብ ልጅ ነኝ በሙያየ ከንጉሱ እስከ መንግስቱ ሀ/ ማርያም ቤተቦች፤ ከድሀ ገበሬ አስከ ወታደር የሙያው ስነምግባር በሚጠብቅ ሁኔታ አገልግያለሁ። እነሱ እንደሚሉትም ሳይሆን ምፅዋ ላይ የኢትዮጲያ ወታደር ወይም የተገንጣይ ሳንል አክመናል፡፡ አሁንም ቢሆን እርዳታየ ካስፈለጋቸው ለእነሱም ለማገልገል ችግር የለብኝም፡፡" ነበር ያሉት፡፡ ፕሮፌሰር አስራትን ለየት የሚያደርጋቸው ስብእና በሙያው እንዳሉ ሌሎች አጋሮቻቸው፤ የራሳቸው የግል ህክምና ተቋም ገንብተው ገንዘብ ለመሰብሰብ አንድም ቀን ያልሞከሩ ሲሆን፤ ህይወታቸውን በሙሉ ለህዝብ ችግር አሳልፈው የሰጡ ነበሩ፡፡ 4. የፖለቲካ ህይወት እዚሀህ ላይ ብዙዎች የሚጠይቁት ጥያቄ ዋናው ይህ ትልቅ ምሁር እንዴት ወደ ዘር ፖለቲካ ሊገቡ ቻሉ? የሚለው ነው። ለዚህም ራሳቸውን ጨምሮ ብዙ ፀሀፊዎች እንደሚያስቀምጡት የተለያዩ ምክንያተቶች አሉ ከእነሱም ውስጥ፦ ሀ. በሰኔ መጨረሻ 1983ዓ.ም በአውሮፓውያን እና አሜሪካ አቀናባሪነት የተደረገው "" ፕሮፌሰሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወክሎ የታደመው ቡድን አባል ሆነው ተሰብስበው ነበር፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የተለያዩ ዘሮችን የወከሉ ቡድኖች ሲኖሩ በህዝብብዛቱ ሁለተኛ የሆነውን አማራን የወከለው ቡድን የለም ነበር፡፡ የስብሰባው ዋነኛ አጀንዳም 'ስለተጨቆኑ ብሄር ብሄረሰቦች ...ምናምን ' ሲሆን ጨቋኝ ሆኖ የቀረበው ቡድን ደግሞ አማራው ነበር፡፡ ይህ ነገር መንግስት በሚቆጣጠራቸው ሚዲያ ሳይቀር አማራው ደርግና የአፄው ስርአት ላጠፉት ጥፋቶች ሁሉ እንደ ዋና ባለቤት ተደርጎ ተወሰደ፤ ቋንቋው ቆሻሻ ቋንቋ/ / ወይም እንደ ኦነግ አጠራር ) ተብሎ ይጠራ ጀመር፡፡ በግልፅም የመንግስት አካል የነበረው የወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስተር ታምራት ላይኔ ሳይቀር ኤርትራ ሄዶ በአማራው ስም "በነፍጠኛው ስርአት ለተደረጉ ማንኛውም ግፍ እና በደል እኔ በአማራው ስም ይቅርታ እጠይቃለሁ" የሚል ሰንፋጭ ንግግር አድርጎ መጣ፡፡ ይህ ሁሉ በሬ ወለደ ፕሮፓጋንዳ ፍሬ አፍርቶ ወደ ተግባር ተለወጠ፡፡ ለ. ይህንን የቃላት ጦርነት ወደ ተግባር ለመለወጥ ሁለም ታጣቂ ሀይሎች ተንቀሳቅሰዋል፡፡ ኦነግ፣ ኦህዲድ/ ኢህአዲግ/... በበደኖ 154 ሰው፣ ጊራዋ፣ ኩርፋ ጨሌ፣ ለንጋ፣ ኬርሳ፣ ሶካ፣ ደደር፣ ሂርና፣ ቁኒ፣ መስላ፣ ጋሊቲ፣ ደባ የቸባሉ አካባቢዎች ከ 1000 ሰው በላይ፤ አርባ ጉጉ ላይ ከሞተው ውጭ ከ32,000 በላይ ሰው ከመኖሪያው ተፈናቅሏል ፡፡ አርሲ ነገሌ 60 ሰው፣ ወለጋ ከ200 ሰው በላይ እንደ ዱር እንስሳ ታድነው ተገለዋል፡፡ ይህ ከብዘ በጥቂቱ ነው፡፡ ሴቶችን መድፈር፣ ፅንሳቸውንን በጩቤ እያወጡ ማሳየት ዋና መዝናኛቸው ነበር፡፡ ይህ ሁላ ሲሆን ወያኔ/ህወሀት/ ዳር ቆሞ ለኦነግ እና ሌሎቸች መሳሪያ እያስታጠቀ ያልታጠቁ ንፁህ ገበሬ አማሮችን አስጨፈጨፈ። የሚገርመው በቀደመ ስሙ ኢህዲን የጥምቀት ስሙ ብአዲን የሚባለው ድኩማን ድርጅት ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ ሲካሄድ አንድም ተቃውሞ አላደረገም፡፡ ከበአዲን ይልቅ # የኢሳ_ ሶማሌ_ጎሳዎች ለመንግስት ባስገቡት ደብዳቤ እንደገለፁት "ይህ በኦነግ እና ኦህዲድ አማካኝነት የሚደረግ ንፁሀን ጭፍጨፋ ማስቆም ካልቻላችሁ እኛ ጣልቃ ገብተን እናስቆማለን" የሚል የወንድማዊ እና ታሪክ የማይረሳው ስራ እንግዲህ ከላይ የጠቀስናቸው ምክንያቶች እና ሌሎችም ተጨምረው ናቸው ፕሮፌሰሩን መአህድን ጥር ወር 1984ዓ.ም ሊያቋቁሙ ያስቻላቸው፡፡ መአህድ ( መላው አማራ ህዝባዊ ድርጅት) ገና ከጅማሮው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ፅህፈት ቤት የከፈተ ሲሆን፡፡ በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ ማድረግ ጀመረ፡፡ በህዳር ወር 1985ዓ.ም ደብረ ብርሃን ላይ ያደረገው ህዝባዊ ስብሰባ ድርጅቱን በመንግስት ደህንነቶች ክትትል ስር እንዳይወጣ አደረገው፡፡ መአህድን እንደፈሩት የሚያስታውቀው በወቅቱ የመከላከያ ሚኒስተር የነበሩት አቶ ስየ አብርሃ የድርጅታቸው ስብሰባ ላይ፦ ( መአህድ ) " ....ይህ የሚያመለክተው ወያኔ መአህድን ምን ያህል ፈርቶት እንደነበረ ነው፡፡ ከመስከረም እስከ ሀምሌ 1985ዓ.ም ብቻ ከ40 በላይ የመአህድ ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ታስረዋል፡፡ ፕሮፌሰር አስራት ከአርባ አንዱ የዩኒቨርስቲ መምህሮች ጋር 'በአቅም ማነስ' በሚል ፖለቲካዊ ስም ማጥፋት ታርጋ በገነት ዘውዴ በሚመራው ትምህርት ሚኒስተር ተባረዋል፡፡ ይህ እንግዲህ የሚሆነው ከ የተመረቁትን ምሁር በደደቢት በረሀ ምሩቃን መሆኑ ነው፡፡ በ1986ዓ.ም መንግስታዊው ጁንታ እውቁን ምሁር ደብረ ብርሃን ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር አማካኝነት " መንግስትን በሀይል ለመገልበጥ አሲረዋል" ሲል ሁለት አመት ፈረደባቸው፡፡ እዛው እስር ላይ እያሉ በ1988ዓ.ም እንደገና በሌላ ክስ ሶስት አመት ጨመረባቸው፡፡ ይህ ሁሉ የሚሆነው ከ65 አመት በላይ የነበሩ አዛውንት ላይ ነበር፡፡ ፕሮፌሰር ከዚህ አመት በኀላ ግን ጤና አጡ በተከታታይም ሀኪሞች የውጭ ህክምና ያስፈልጋቸዋል ቢባልም መንግስት ሊቀበል አልቻለም፡፡ በመጨረሻ ከተዳከሙ በኀላ በታህሳስ ወር 1991ዓ.ም ወደ ውጭ እንዲሄዱ ቢፈቀድም በጣም ተዳክመው ስለነበር ከ5 ወር በኀላ ግንቦት 6 1991ዓ.ም በ ሊያርፉ ችለዋል፡፡ የዚህ ፅሁፍ ባለቤት ከተለያየ ቦታ የጨመቀውን ይችን ፅሁፍ የፃፈው አንድም ታላቁን መምህር ለማስታወስ ነው፡፡ ሌላው የአሁኑ ትውልድ ከዚህ ምን ይማራል? የሚለውን ሁሉም በየቤቱ እንዲያስብበት ነው ፡፡ በተጨማሪም የአማራው_መደራጀት ግድ መሆኑን ለማስመር ነው፡፡ በመጨረሻ ስለ አማራዊነት ማሰብ ተመርጦ የሚገባበት ጉዳይ ሳይሆን ከመገፋት፣ ከጭቆና የሚመጣ መሆኑን ለማጠየቅ ነው፡፡ 1. ነፀብራቅ 2. ዶ.ር አሰፋ ነጋሽ "
13249
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8B%AB%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%89%B2%E1%8A%AD
ዳያሌክቲክ
ዳያሌክቲክ በፍልስፍና ውስጥ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ያስተሳሰብ አይነት ነው። ይህ ዘዴ በጥንቱ ግሪክ ሲሰራበት ቆይቶ በፈላስፋው ፕላቶ ለፅሁፍ በቅቷል። መሰረቱም፣ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የተለያዩ አስተያየት ያላቸው ሰወች እርስ በርሳቸው በመነጋገር ለመተማመን ከሚያደርጉት ጥረት የሚነሳ ነው። ይህ ከሬቶሪክ ይለያል፤ ምክንያቱም በሬቶሪክ አንድ ግለሰብ ብቻ ብዙ ጊዜ የወሰደ ንግግር በማድረግ የራሱን ሃሳብ ለሌሎች ማሳመኛነት ሲያቀርብ ስለሆነ ነው። እንግዲህ በዘመናት ሂደት የተለያዩ አይነት ዲያሌክቲ ዘዴወች ተነስተዋል። ከብዙ በጥቂቱ የማርክስ፣ ሄግል፣ ፕላቶ፣ ሶቅራጥስና የህንዶቹን ፍልስፍናወች ይጠቀልላል። መሪ ሃሳቦች የዲያሌክቲክ አስተሳሰብ እንዲሰራ አስፈላጊ የሆኑ መሪ ሃሳቦች (ዓለምን የመመልከቻ ዘዴወች ወይም ርዕዮተ አለሞች)፣ ከነዚህም 4ቱ ወሳኝ አስተሳሰቦች እኒህ ናቸው፦ 1)ሁሉም ነገር አላፊና የተወሰነ ነው፣ የሚኖረውም በጊዜ ወሰን ውስጥ ነው 2)ሁሉም ነገር ከተጻራሪ ሃይሎች ወይም ጎኖች ነው የተሰራው 3)ቀስ በቀስ የሚመጣ ለውጥ በስተመጨረሻ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል በዚህም አንደኛው ሃይል/ጎን ሌላኛውን ያሸንፋልና። (የመጠን ለውጥ የጥራት ለውጥ ያመጣል) 4)ለውጥ ክብ እየሰራ ሳይሆን የሚንቀሳቀሰው (መለት ለውጥ ወደ ነበርንበት ሳይሆን የሚመልሰን) እንደ ስፓይራል መንገደ እየከፈተ እና እያደገ ነው ሚሄደው የጥንቱ ዲያሌክቲክ የመካከለኛው ዘመን ዲያለክቲክ የሄግል ዲያሌክቲክ ይህ ታዋቂው ዘዴ ሲሆን በ3 ደረጃወች ተከፍሎ ይቀርባል። ይኸውም በመጀመሪያ ደረጃ ተናጋሪ ቴሲስ ወይም እርሱ እውነት ነው ብሎ ያሰበውን አስተያየት ያቀርባል። በዚህ ጊዜ ተቃውሞ አንታይ ቴሲስን ያስነሳል። በስተመጨረሻ ይህ የሚያሰነሳው ቅራኔ በ ሲንቴሲስ ( ውህደት ) ይረግባል። በዚህ መንገድ ዓለም በየጊዜው እየታደሰችና እየተለወጠች ትሄዳለች ማለት ነው። የጀርመኑ ሄግል ከላይ የተጠቀሰውን ዘዴ በሌላ መልኩ አስቀምጦታል። የመጀመሪያውን ሃሳብ ንጥር ሲለው ሁለተኛውን የንጥር ተቃራኒ እንግዲህ ከሁለቱ ተጨምቆ የሚወጣውን ደግሞ ተጨባጭ ብሎታል። ይህ የሄግል 3ቱ ቀመር ተብሎ ይታወቃል ፦- ንጥር- የንጥር ተቃራኒ - ተጨባጭ ። ለምሳሌ የህልውናን ዲያሌክቲክስ ሲገልጽ ፡ በመጀመሪያ ህልውናን በነጠረ ህልው ስናስቀምጥ ከባዶ ነገር ጋር ምንም ልዩነት የለውም ። ሁሉም ወደ መኖር የሚመጣ ነገር በሙሉ ወደ አለመኖር እየተጓዘ መሆኑን ስንረዳ (ለምሳሌ መኖርም መሞት እንደሆነ ስንረዳ) ያንጊዜ ህልውናና ባዶነት በመዋሃድ መሆን ይሆናሉ። በዚህ ምክንያት መሆን የ ንጥር ህልውና የሚያስከትለውን የባዶነት ተቃርኖ ያረግባል ማለት ነው። የካርል ማርክስ ዲያሌክቲክ የሮዘንፌልድ ዲያሌክቲክ
49302
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%99%E1%8B%99
ዙዙ
ዙዙ ከሥነ ቅርስ እንደሚታወቅ ከአኒታ በኋላ በካነሽ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ይህ ምናልባት 1637-1628 ዓክልበ. ነበር። ማዕረጉ «የአሕላዚና ታላቅ ንጉሥ» ሲሆን፣ «አሕላዚና» ምናልባት ያንጊዜ የካነሽ መንግስት ስያሜ እንደ ነበር የሚል አስተያየት አለ። ስለርሱ ዘመን ግን ብዙ አይታወቅልንም። የተገኘው ማኅተሙ የበሬ ስዕል አለበት። በመጨረሻው በካነሽ የነበረው የአሦር መንግሥት ካሩም (የንግድ ጣቢያ) በሻላቲዋራ ንጉሥ እጅ እንደ ጠፋ ይታወቃል። የዙዙ ዋና አለቃ ወይም ሚኒስትሩ ስም ኢሽታር-ኢብራ ተባለ። በዙዙ ቤተ መንግሥት ውስጥ «ዋናው ዋንጫ ተሸካሚ» የሚል ማዕረግ የነበረው ሰው ቱዳሊያ እንደ ተባለ ሲታወቅ፣ ምናልባት ካነሽ ከጠፋ በኋላ በኬጥያውያን መንግሥት ሰነዶች ዘንድ መሥራቹ የኬጢያውያን ንጉሥ ቱዳሊያ ይሆናል የሚል አስተሳሰብ አለ። እንዲህ ቢመስልም በታሪካዊ ሰነዶች ጉድለት ምክንያት ይህ ወቅት አሁን እርግጥኛ አይደለም። ታሪካዊ አናቶሊያ
50120
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%88%20%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5
ዓፄ ተክለ ሃይማኖት
ቀዳማዊ ተክለ ሃይማኖት፣ ዙፋን ስም ለዓለ ሰገድ፣ ከ1698 እስከ 1700 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱና የንግሥት መለኮታዊት ልጅ ነበሩ። አፄ ኢያሱ ቁባታቸው ቅድሥተ ክርስቶስ አርፈው በጣና ሃይቅ ውስጥ ወዳለ ደሴት ቆይተው ነበር። በንግሥቲቱ መለኮታዊት ድጋፍ፣ ከመኳንንት ወገን አያሌዎች ኢያሱ እንደ ጥንቱ አክሱም ንጉሥ ካሌብ ማዕረቁን እንደ ተዉ ተከራከሩና ልጅ ተክለ ሃይማኖት በጎንደር እንደ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ዘውድ ጫኑባቸው። ይሄው ድርጊት በመላው ግዛት ስላልተቀበለ በተነሣው ሁከት ውስጥ ተክለ ሃይማኖት አባታቸውን ኢያሱን አስገደሏቸው። በዚህ ሥራ ስማቸውን «እርጉም ተክለሃይማኖት» አግኝተዋል። በመስከረም ወር 1700 ዓም አንድ የጎጃም አመጸኛ እራሱን ንጉስ «ዓምደ ጽዮን አድርጎ አዋጀ። ወደ ዋና ከተማው በጎንደር ደርሶ ዘውድም ተጫነ። አጼ ተክለ ሃይማኖት ክረምት ቢሆንም ቶሎ ወደ ጎንደር ተመለሱ፤ ነጣቂውንም አባረሩት። ከትንሽ በኋላ ዓምደ ጽዮን በማይጻ በውግያ ተገደለ። ሆኖም ግን የተወደዱትን አባታቸውን ኢያሱን ስላስገደሉዋቸው፣ ሕዝቡ ለተክለሃይማኖት የነበረው ቅያሜ ጥልቅ ሆኖ ቀረ። እናታቸው መለኮታዊት እጃቸውን በነገሩ ስላስገቡ፣ ሌሎችም የንጉሣዊ ቤተሠብ አባላት ዝም ስላሉ፣ ይሄ ሁናቴ ለሥርወ መንግስቱ ክብርና ተጽእኖ ጉዳት ሆነ። ሎሌዎቻቸው በሤራ ይገቡባቸው ጀመርና የሥርወ መንግሥቱ ዋጋ ምን ያህል እንደ ነበር የሚሉ ውይይቶች በዙ። በአገር ቤት እየተጓዙ አጼ ተክለሃይማኖት በአባታቸው ሎሌዎች ዕጅ በጩቤ ተወግተው ዓረፉ። በአንዳንድ የታሪክ ምሁራን አስተሳሰብ፣ የኢትዮጵያ ዘመነ መሳፍንት የጀመረበት ድርጊት ያው ኢያሱ በልጃቸው ተክለሃይማኖት ትዕዛዝ ሲገደሉና ከዚያ የሥርወ መንግሥቱ ክብር ሲዋረድ ተከሠተ ብለው ያምናሉ። ዋቢ ምንጮች የኢትዮጵያ ነገሥታት
44260
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%AA%E1%89%AB%20%E1%89%A0%E1%8A%95%20%E1%8B%AE%E1%88%B4%E1%8D%8D
አኪቫ በን ዮሴፍ
አኪቫ በን ዮሴፍ (32-129 ዓ.ም. ግድም) የአይሁድ ዋና ረቢ ነበረ። ረቢ ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ፣ ደቀ ማዛሙርቱም በኢየሩሳሌም መቅደስ በስሙ እንዳያስተምሩ ከተከለከሉ በኋላ (የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፭)፣ የክርስትና ትምህርት ግን በአሕዛብ ዘንድ እየተስፋፋ፣ የአይሁዶች ዋና ዒላማ መጻሕፍታቸውን ለማዘጋጀትና ለማስተካከል ሆነ። ይህን ሥራ በተለይ የፈጸመው ረቢ አኪቫ በዮሴፍ ሆነ። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ (ብሉይ ኪዳን) አጻጻፍ ፈጽሞ ከማዘጋጀቱ በላይ ብዙ መጻሕፍት (አዋልድ መጻሕፍት የተባሉት) እንዲወግዱ ያዘዘው እርሱ ነው። እስካሁንም ድረስ እሊህ መጻሕፍት በዕብራይስጥ ሊገኙ አይችሉም። የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ መልክ ከአኪቫ ለውጦች ቀድሞ የሚመስክሩ ምንጮች አሉ። ከነዚህም፦ ሳምራዊው ኦሪት - በ700 ዓክልበ. ግድም አይሁዶች የኦሪት (የሙሴ ፭ መጻሕፍት) ቅጂ ለሳምራውያን አቀረቡ። በዘመናት ሲወረስ ይህ ልማድ ከአኪቫ በፊት የነበረው የሙሴ አጻጻፍ ጠብቋል። ሆኖም እነዚህ ለውጦች በብዛት ጥቃቅን ናቸው። ሴፕቱዋጊንት («ሳባ ሊቃውንት») - 300 ዓክልበ. ግድም የዕብራይስጥ ቅዱሳን መጻሕፍት መጀመርያ ወደ ግሪክኛ ተተረጎሙ። ይህ ትርጉም አንዳንድ ስኅተቶች ቢያስገባም፣ በአንዳንድ ቦታ ተጨማሪ ዓረፍተ ነገሮች እንደ ኖሩ ይመሰክራል። እንዲሁም ከአዋልድ መጻሕፍት ብዙ ይጨምራሉ። የቁምራን ብራና ጥቅሎች (የሙት ባሕር ብራናዎች) - ከ150 ዓክልበ. እስከ 70 ዓ.ም. ድረስ ሲሠሩ ከብሉይ ኪዳንና ከአዋልድ መጻሕፍት አንዳንድ ክፍሎች ተገኙ። የግዕዝ መጽሐፍ ቅዱስ - አዋልድ መጻሕፍት እስካሁን በመኖራቸው በነዚህ የአኪቫ ለውጦች በአክሱም መንግሥት ወይም ኢትዮጵያ እንደ ደረሱ አይመስልም። በሮሜ መንግሥት የሮሜ ቤተ ክርስቲያን በንቅያ ጉባኤ (317 ዓ.ም.) የአኪቫ ቀኖና ካጸደቀ በፊት፣ ብዙ የአብያተ ክርስቲያን አበው ወይም ጳጳሳት ከአዋልድ መጻሕፍት በሰፊው ይጠቅሱ ነበር። አኪቫ እነዚህን «አዋልድ» መጻሕፍት ከብሉይ ኪዳን ያስወገዳቸው ምክንያት የክርስትናን ትምህርት የደገፉት መጻሕፍት ስለ ሆኑ ነው ይባላል። በረቢ አኪቫ እምነት የመሲህ መታወቂያ በሮሜ መንግሥት ላይ ያመጸው አመጸኛ ባር ኮክባ ነበረ። ስለዚህ ስለ መሲህ የሚገልጹትን ብዙ መጻሕፍት አልተቀበለም። እንዳጋጣሚ የአኪቫ ቀኖና በኋላ በንቅያ ስለ ጸደቀ፣ አሁንም አብዛኛው የዓለም ክርስትያናት የሚያንቡት መጽሐፍ ቅዱስ ፷፮ መጻሕፍት ብቻ ሲጠቀልል ሌሎቹ ተከራካሪ ሆነዋል። በአዋልድ መጻሕፍት ፈንታ አይሁዶች በአኪቫ ዘመን አዳዲስ ጽሑፎች ጀመሩ፣ በተለይ ተልሙድ የሚባለው ማለት ነው። በርካታ የአኪቫ ተረቶች ደግሞ በተልሙድ ይገኛሉ። የአኪቫ እምነት የተነሣ መሲህ በ«መጨረሻ ቀኖች» በምስጢር የሚታይ ሮማውያንን የሚያሸንፍ ለ፵ ዓመታትም ይሁዳን የሚገዛ ንጉሥ ይሆናል የሚል ትንቢት ስላወቀ ነው። በዚህ ዘመን የመሲህ ጊዜያዊ ምስጢራዊ መንግሥት ለ፵ ዓመት ሳይሆን ፩ ሺህ ዓመት ይሆናል የሚያስተምሩ ሰዎች ሲነሡ አኪቫ ግን ለ፵ ዓመታት ይነበያል ብሎ እንዳስተካከላቸው በተልሙድ ይጻፋል። መጽሐፍ ቅዱስ
31399
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%8B%AD%20%E1%8C%85%E1%8B%AB
ታይ ጅያ
ታይ ጅያ (ቻይንኛ፦ ) በጥንታዊ ቻይና የሻንግ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነበር። በቀርቀሃ ዜና መዋዕል እና በሢማ ጭየን ታሪካዊ መዝገቦችም ዘንድ ለ12 ዓመት የዳ ዲንግ በኲር ሲሆን ከዦንግ ረን ቀጥሎ ነገሠ፤ ልጁም ዎ ዲንግ ተከተለው። ዪ ዪን በዚህ ዘመን ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆን ቀረ። ከመሥራቹ ታንግ ልጅ-ልጆች ታላቁ ስለ ነበር ዪ ዪን ለዙፋን መረጠው፣ «ትምህርት ለታይ ጅያ» የተባለ የምክር ጽሁፍ በተለይ ለርሱ አዘጋጀ። ታይ ጅያ ከሚኒስትሩ ዪ ዪን ጋር እንደ ታገለ ይመስላል። በሢማ ጭየን ዘንድ፣ ከሦስት አመት በኋላ ታይ ጅያ ረባሽና ትምህርቱን የማይከተል ንጉሥ ስለ ሆነ ዪ ዪን ለሚከተሉት ፫ አመት አሠሩትና እራሱ መንግስቱን አስተዳደረ። ከዚህ በኋላ ታይ ጅያ ንሥሐ ገብቶ ለማስተዳደሩ እንዲመለስ ተፈቀደለትና ዪ ዪን እስከ ዎ ዲንግ መጀመርያ ዓመት ሚኒስትር ሆኖ ተቀጠለ። በቀርቀሃ ዜና መዋዕሎች ግን ዪ ዪን ታይ ጅያን ከ1ኛው እስከ 7ኛው ዓመት አሥሮት ታይ ጅያ ከዚያ አመለጠና ዪ ዪንን አስገደለው ይላል። ይህ ከሌላ መረጃ ጋር ስለማይስማማ በኋላ ወደ ዜና መዋዕሉ የተሰካ ይሆናል የሚል ነጥብ ደግሞ ተጽፎበታል። በሥነ ቅርስ ከ1200 ዓክልበ. የተገኙት «ንግርተኛ አጥንቶች» ጽሑፎች ላለፉት ነገሥታት መሥዋዕት ሲዘረዝሩ፣ ታይ ጅያ በቀጥታ ከአባቱ ዳ ዲንግ ቀጥሎ ነገሠ፣ ዦንግ ረንን ወይም ዎዲንግን አይጠቅሱም፤ ተከታዩም ቡ ቢንግ (ዋይ ቢንግ) ሆነ ይላሉ። ሆኖም ዳ ዲንግ ሳይነግሥ እንዳረፈ፣ ዪ ዪንም ያለመቋረጥ ከታንግ ጀምሮ እስከ ዎ ዲንግ ድረስ (1628-1581 ዓክልበ.) እንደ ሻንግ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳገለገለ ትክክለኛ ስለሚመስል ቅደም-ተከተሉ ሢማ ጭየን እንዳለው መሆን አለበት። የሻንግ ሥርወ መንግሥት
42561
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AA%E1%88%99%E1%88%BD
ሪሙሽ
ሪሙሽ ከ2064 እስከ 2056 ዓክልበ. ግድም ድረስ (ኡልትራ አጭር አቆጣጠር) የአካድ ንጉሥ ነበረ። የታላቁ ሳርጎን ልጅና ተከታይ ነበር። እናቱ ምናልባት ንግሥት ታሽሉልቱም ነበረች። የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ7፥ 9 ወይም 15 ዓመታት እንደ ገዛ ቢሉንም፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ የተገኙት ሰነዶች አንድ የዓመት ስም ብቻ ተገኝቷል፤ እሱም «አዳብ የጠፋበት ዓመት» ይባላል። በአባቱ ሳርጎን መሞት ሪሙሽ ንጉሥ በሆነበት ወቅት ሳርጎን አሸንፎ የገዛቸው አገራት ሁሉ በአመጽ ተነሡ። ሪሙሽ የኡር ገዥ ካኩ፣ የላጋሽ ገዥ ኪቱሺድ፣ የካዛሉ ገዥ አሻረድ፣ የአዳብ ገዥ መስኪጋላ፣ የዛባላም ገዥ ሉጋል-ጋልዙ ሁላቸውን በዘመቻዎች ማረካቸው፣ በነዚያ ከተሞች ብዙ ሰዎችን ገደለ። የማርሐሺ ገዢ አባልጋማሽና ሻለቃው ሲድጋው ከአዋን ገዥ ኤማህሲኒ ጋር በአመጽ ተነሥተው ከሱስንና ከአዋን መካከል በውግያ ተሸነፉ። አካዳውያን ከኤላምና ከማርሐሺ 30 ምና ወርቅ፣ 3600 ምና ብርና 300 ባርዮቭ ማረኩ። ሪሙሽ አመጸኞቹን በሱመርና በኤላም ቢያሸንፍም፣ ከሐቡር ወንዝ ስሜን ግን ሥልጣኑን ለመስፋፋት አልቻለም። በመጨረሻ በራሱ ሎሌዎች በግድያ ሞቶ ወንድሙ ማኒሽቱሹ እንደ ተከተለው ይመስላል። የአካድ ነገሥታት
51305
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%93%E1%8B%B3%E1%88%8B%E1%88%93%E1%88%AB
ጓዳላሓራ
ጓዳላሓራ የሜክሲኮ ግዛት ሓሊስኮ ዋና ከተማ ናት ፡ የሚገኘውም በዚያ ግዛት ማዕከላዊ ክልል ውስጥ በምእራብ ሜክሲኮ አተማሓክ ሸለቆ ተብሎ በሚጠራው መልክዓ ምድር አካባቢ ነው ፡ ይህ ንግድ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ነው። ባጂዮ ክልል 1.460.148 ነዋሪዎች ጋር ክልል፣ ከተማዋ የጉዋደላሓራ ከተማ ዋና ከተማ አካል ሲሆን ከስምንት ሌሎች በዙሪያዋ ከሚገኙ ማዘጋጃ ቤቶች ጋር በሜክሲኮ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የህዝብ ብዛት ያለው እና 5,220,443 ነዋሪዎችን የያዘች በባሒዮ ክልል ውስጥ የመጀመሪያዋ እንደሆነች ይቆጠራል ፡ የያዘው ክልል ማዘጋጃ በሚካለለው ኢክስትላዋካን ዴል ሪዮ በሰሜን ውስጥ ቶናላ እና ዛፖትላኔሖ በምሥራቅ ውስጥ የሳን ፔድሮ ትላኬፓኬ በደቡብ እና በዛፖፓኖ በምዕራብም ውስጥ። የሜክሲኮ ከተሞች
15798
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A2%E1%88%B5%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%AD
ቢስማርክ
ኦቶ ቮን ቢስማርክ (1815 እ.ኤ.አ. – 1898 እ.ኤ.አ.) በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአውሮጳ ውስጥ ገናና ስም ያገኘ የፕሩሺያ (በአሁኑ የሰሜናዊ ጀርመን) ስልታዊ መሪ ነበር። ከ1862 - 1890 እ.ኤ.ኣ. የፕሩሺያ ጠቅላይ ሚንስትር የነበረው ቢስማርክ ተሰበጣጥረው ለየብቻቸው ግዛት የነበራቸውን የጀርመን ግዛቶች አንድ በማድረግ የጀርመን መንግሥትን በ1871 እ.ኤ.አ. መስርቷል። ስለዚህም የአዲሱ የጀርመን መንግሥት የመጀመሪያው ቻንስለር ለመሆን በቃ። ቢስማርክ እጅግ ወግ አጥባቂና ከነገስታቶች ጋር ጥብቅ ግንኙነት የነበረው ሰው ነበር። በዚህ ምክንያት የዲሞክራሲ ስርዓትን አይደግፍም ነበር። የቢስማርክ ዋና ዓልማ ፕሩሺያን ማጠናከር ስለነበር ይህን እቅዱን ለማስፈጸም ሲል ነብር ጀርመንን ያዋሃደ። በዘመኑ የሶሺያሊዝምን ስርዓት በጀርመን እገር እንዳይስፋፋና የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ሃይል እንዲቀንስ አድርጓል። ሶሺያሊዝምን ለመዋጋት አንዱ መንገድ ሰራተኛውን መደብ ማስደሰት ነበር። ይህንንም በተግባር የፈጸመው ሲሆን በዚህ ሰው ምክንያት ብዙ የማህበረሰብ ደጋፊ ተቋማትን ለምሳሌ የማህበርሰብ ጤንነትና የአደጋ ኢንሹራንስ እንዲሁም ጡረታን በጀርመን አገር ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል። የጀርመን መሪዎች የጀርመን ታሪክ
11083
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%89%86%E1%88%8E
በቆሎ
በቆሎ (ሮማይስጥ፦ ) መጀመርያ በቅድመ-ታሪክ በመካከለኛ አሜሪካ የተደረጀ የእህል አይነት ነው። ከ1500 ዓም በኋላ ወደ ሌሎቹ አህጉራት ተስፋፋ። ቅንጣት ፍሬው ከስንዴ እጅግ እስከሚበልጥ ድረስ በመዝራት ተለማ። የተለመደበት ወገን ወይም አውሬ በቆሎ ቴዮሲንቴ () የተባሉት የሣር ዝርዮች ናቸው። የቴዮሲንቴ ተክል ግን አንድያ አነስተኛ ቅንጣት ብቻ ያወጣ ሲሆን፣ በዘመናት ላይ የሜክሲኮ ኗሪዎች በግብርና ዘደዎች ጠቀሜታውን ዕጅግ አስፋፉ። በሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ በሣር አስተኔ ውስጥ የበቆሎ ቅርብ ዘመዶች ማሽላ እና ሸንኮራ ኣገዳ ናቸው። ደግሞ ይዩ፦ ሦስቱ እኅትማማች
8384
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%8C%8A%E1%89%A5%20%E1%88%9B%E1%88%85%E1%8D%89%E1%8B%9D
ናጊብ ማህፉዝ
ናጊብ ማህፉዝ በ1988 እ.ኤ.አ. በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን የተቀዳጀ ግብጻዊ ደራሲ ነው። ማህፉዝ ካይሮ ውስጥ ገማልያ በተባለው ሰፈር ዲሴምበር 11፣ 1911 እ.ኤ.አ. ተወለድ። የመጠሪያ ስሙን የወረሰው ሲወለድ አዋላጅ ሃኪም ከነበሩት ከፕሮፌሰር ናጊብ ማህፉዝ ፓሻ ነው። ማህፉዝ ለረጅም ዘመን በመንግስት መስሪያቤቶች ውስጥ ያገለገል ሲሆን በስነ-ጽሁፉም ዘርፍ 34 ወጥ ልብ-ወለዶች፣ ከ350 የሚዘሉ አጫጭር ታሪኮች፣ ከደርዘን በላይ የሲኒማ ድርሰቶች፣ እና አምስት ተውኔቶችን አበርክቷል። በ1971 ያሳተመው «ጭውውት በአባይ ወንዝ ላይ» () የተሰኘው ድርሰቱ ተወዳጅነትን ካተረፉለት ስራዎቹ መካከል ሲሆን የገማል አብድል ናስር አገዛዝ በግብጽ ማህበረሰብ ላይ ያደረሰውን ዝቅጠት የሚተች ነው። «የገብላዊ ልጆች» () የተሰኘው ሌላው ልብ-ወለዱ ተምሳሌታዊ በሆነ መልክ እግዚአብሄርን እና የታላላቆቹን እምነቶች መስራቾች (ሙሴን፣ እየሱስን እና መሃመድን) በገጸባህርይነት የቀረጸበት በመሆኑ አምላክን በመገዳደር አስወንጅሎት መጽሃፉም በግብጽ ውስጥ እንዳይሰራጭ ለረጅም ጊዜ ታግዶ ቆይቷል። በ1989 ሳልማን ሩሽዲ ሰይጣናዊ ጥቅሶች () የተሰኘ መጽሃፉን በማሳተሙ የኢራኑ መሪ አያቶላህ ሮላህ ኾሚኒ የግድያ ትእዛዝ ካስተላለፉበት በኋላ ግብጻዊው የስነ-መለኮት መርማሪ ኦማር አብዱል ራህማን ለጋዜጠኞች በሰጠው ቃለ-መጠይቅ ላይ «ማህፉዝ 'የገብላዊ ልጆች'ን ሲያሳትም ተገቢው ቅጣት ተሰጥቶት ቢሆን ኖሮ ሩሽዲ 'ሰይጣናዊ ጥቅሶች'ን ለማሳተም ባልደፈረ ነበር» በማለቱ ይህንኑ ቃሉን እንደ ግድያ ትእዛዝ የወሰዱ ጽንፈኞች በ1994 ዓ.ም ማህፉዝን በስለት አንገቱ ላይ በመውጋት ጉዳት አድርሰውበታል። አጥቂዎቹ አላማቸው ማህፉዝን መግደል ነበር ቢባልም እሱ ግን በህይወት ለመትረፍ ችሏል። ይኽ መጽሃፍ ከ2006 መጀመሪያ ወሮች አንስቶ እንደ አዲስ ግብጽ ውስጥ ታትሞ መሰራጨት ጀምሯል። ማህፉዝ የአንዋር ሳዳት መንግስት ደጋፊነቱ የታወቀ ሲሆን ግብጽ ከእስራኤል መንግስት ጋር በካምፕ ዴቪድ ያደረገችው የሰላም ስምምነት ደጋፊም ስለነበር ድርሰቶቹ ለብዙ ዓመታት በአረብ አገራት ታግደው ቆይተው እገዳው የተነሳላቸው የኖቤል ሽልማትን እንዳሸነፈ ከተሰማ በኋላ ነው። ማህፉዝ የኖቤልን ሽልማት ለመቀበል ለግብጽም ሆነ ለአረቡ ዓለም የመጀመሪያው ሲሆን በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ተሸላሚ ከሆኑት ሰዎች ሁሉ የረጅም እድሜ ባለቤት በመሆን ሶስተኛ ደረጃን የያዘ ሰው ነው። ማህፉዝ ኦገስት 30 ቀን፣ 2006 አርፎ ቀብሩ በኦገስት 31 ቀን ካይሮ ውስጥ በሚገኘው የአል ረሽዳን መስጊድ ተፈጽሟል። የድርሰት ሥራዎች የአፍሪካ ጸሓፊዎች
11038
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%88%9D%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%88%8B%E1%8B%AD%E1%8A%94
ታምራት ላይኔ
ታምራት ላይኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ደርግን ለማስወገድ በተደረገው የትጥቅ ትግል፣ መጀመርያ የኢህአፓ ታጋይ፤ ከዛም ኢህአፓ ሲዳከም፤ ኢህድን (የኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራቲክ ንቅናቄ) መስራችና አመራር ነበሩ። ቆራጥ የወታደራዊ አመራርና ጎበዝ ገጣሚ እንደነበሩ የትግል አጋሮቻቸው ይመሰክራሉ። የኢሕአዴግ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በሙስና ተከስሰው የ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው። ከ18ቱ ዓመት 12ቱን ከጨረሱ በኋላ በታኅሣስ ወር አጋማሽ 2001 ዓመተ ምሕረት በአመክሮ ተፈቱ። በእስር ቤት በቆዩበት ጊዜ ከከሃዲነት ወይም አምላክ የለሽነት ወደ አማኝነት የተለወጡ ሲሆን ሲፈቱ የመሰከሩትም ይህንኑ ነበር። አንዳንድ ወሬዎች እንደሚናፈሱት ሆነ ግን 12 ጻመት ወሀኒ ያወረዳቸው ሙሰና ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሽኩቻም ነው ይባላል። የውጭ መያያዣ ዜና በኢ.ቴቪ. የኢትዮጵያ ካቢኔ አባላት
15643
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8B%E1%88%8A%E1%88%8D%E1%8B%AE
ጋሊልዮ
ጋሊልዮ ጋሊሊ ታህሳስ 15, 1564 – ጥር 8, 1642 የነበረ የጣሊያን ሥነ-ፈለክ አጥኝና ተመራማሪ ነበር። ጋሊልዩ በዘመኑ የራሱን አጉሊ መነጽር በመስራት ጨረቃ ተራራ እንዳላት፣ጁፒተር የተባለው ፈለክ ልክ እንደ መሬት የራሱ የሆኑ 79 ጨረቃወች እንዳሉት፣ ህብረ ከዋክብት ከከዋክብት ስብስብ እንደተሰሩ፣ ፀሐይ ጥቁር ነጠብጣቦች እንዳሏት፣ ቬነስ ልክ እንደ ጨረቃ የተለያየ ቅርጽ በጥልቁ እንደምትይዝ የመሰከረና በኋላም መጽሃፍ ጽፎ ያሳተመ ሳይንቲስት ነው። ከዚህ በተጨማሪ ጋሊልዮ የተፈጥሮ ህጎችን/ጉልበቶችን አጥንቷል። በትውፊት እንደሚነገር ጣልያን ውስጥ ባለው የተንጋደደው የፒሳ ግንብ ላይ በመውጣት፣ የተለያዩ ክብደት ያላቸውን የብረት ኳሶች ወደመሬት በመልቀቅ፣ ሁሉም በዕኩል ሰዓት መሬትን እንደሚመቱ አረጋግጧል። ከዚህ በመነሳት እስከሱ ዘመን ይሰራበት የነበረውን የአሪስቶትል አስተሳሰብ (ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች በበለጠ ፍጥነት ወደመሬት ይወድቃሉ) ፉርሽ አድርጓል። ሆኖም ግን በጊዜው የአሪስቶትል አስተሳሰብ በህብረተሰቡ ህሊና ውስጥ በጥብቅ ስለሰረጸ ቆይቶ አይዛክ ኒውተን የጋሊልዮን አስተሳሰብ ልክ መሆኑን በጥናቱ እስካረጋገጠበት ድረስ የአሪስቶትል አስተሳሰብ ተቀባይነት ነበረው። ጋሊልዩ የብርሃንን ፍጥነት ለማግኘትም ሞክሮ ነበር። ሙከራውም እንዲህ ነበር፡ ቀኑ ሲጨልም እሱና ፀሐፊው ሁለት ራቅ ያሉ የተለያዩ ኮረብታወች ላይ ወጡ። ሁለቱም የተሸፈነ ፋኖስ ይዘው ነበር። ከዚያ ጋሊልዮ የራሱን ፋኖስ መሸፈኛ ሲያነሳ ፀሐፊው ይህን እንዳየ የራሱን ፋኖስ መሸፈኛ አነሳ። በዚህ መንገድ ፀሓፊው የራሱን ፋኖስ ለመክፈት የወሰደበትን ጊዜ ጋሊልዮ ለካ። በኮረብታወቹ መካከል ያለውን ርቀት እና የጊዜውን ሊዩነት ግምት ውስጥ በማስገባት የብርሃንን ፍጥነት ለመገመት ቻለ። ሙከራው ብርሃን ፍጥነት እንዳለውና በቅጽበት እንደማይጓዝ በትክክል ቢያሳይም ጋሊልዩ የለካው ፍጥነት መጠን ግን ትክክል አልነበረም። አይንን ለመግለጥ እና እጅን ለማንቀሳቀስ የሚወስደው ጊዜ ከብርሃን ፍጥነት ጋር ሲወዳደር ብዙ ስለሆነ ሙከራው ትክክል እንደማይሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር። ጋሊልዩ ከሱ ቀድሞ የተነሳውን የኮፐርኒከስን ሃሳብ (መሬት ሳትሆን ፀሓይ የአለም መካከለኛ ናት) በመደገፉ በካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ለእስር ተዳርጎ ነበር። ይህም በዚያ ዘመን የነበሩ የቤ/ክርስቲያኒቱ አዋቂወች ያምኑት እንደነበረው መሬት ቆማ ሌላው አለም ሁሉ በመሬት ዙሪያ ይሽከረከራሉ የሚለውን ስለተቃወመ ነበር። ከዚህ በኋላ እስከ አረፈበት 1642 ድረስ የቤት እስረኛ ሆኖ ዘልቋል። በቅርቡ በ20ኛው ክፍለ ዘመን የሮማው ፓፓ ጆን ፓውል 2ኛ ጋሊልዮን "የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት] አባት" በማለት የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያ ከ400 አመት በፊት በጋሊልዮ ላይ ለፈጸመችው ግፍ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዋቢ ጽሁፎች የጣልያን ሰዎች ሥነ ፈለክ
50605
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%88%B4%E1%88%9B
ቅድስት አርሴማ
ቅድስት አርሴማ ፣ ሂርፕሲም (አርሜኒያዊት) እንዲሁም ሪሂፕሲም ፣ ሪፕሲም ፣ አርብሲማ ወይም አርሴማ ተብላ የምትጠራ ሮማዊ መሰረት ያላት ሰማዕት ነበረች። እርሷ እና ባልደረቦችዋ የሰማዕትነት አክሊል የተቀዳጁ የመጀመሪያዎቹ የአርሜንያ ሰማዕታት እንደሆኑ ተደርገው ይታያሉ ። እናታችን ከአባቷ ከቅዱስ ቴዎድሮስና ከእናቷ ቅድስት አትናሲያ በስዕለት ተወለደች ። ቤተሰቦቿ እግዚአብሔርን በቅንነት ያገለግሉ ከነበሩ ከከበሩ ካህናት ወገን እንደነበሩ የገድሏ መጽሐፍ ይነግረናል ። ሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከቤተሰቦቿ በሚገባ የተማረች፤ የተማረችውንም በተግባር የተረጎመች፤ በጸሎት ሕይወት የምትተጋ ከቅዱሳት አንስት አንዷ ናት ። ገድልዋ እደሚያስረዳው ድንግል እናታችን ቅድስት አርሴማን በምን እንመስላታለን? እርሷ በአድማስ ላይ ተቀምጦ እንደሚያበራ እንቁ ናትና ክብሯ ብዙ ነው ። መድኃኒታችን ክርስቶስ በወንጌል እንዳለው "በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሠወር አይቻላትምና ።" የሰማዕቷ ሕይወት በፊታችን እንደ ብርሃን ተገልጦ ይታያል ። ቅድስት አርሴማ እንደ ልጅ ወላጆቿን በመታዘዝ ደስ ያሰኘች ቡርክት ናት ። ቅድስት አርሴማ ይሕ ቀረሽ የማይሏት ውብ ናት ። ቅድስት አርሴማ ድንግል ናት ። ቅድስት አርሴማ ባሕታዊት ጻድቅ ናት ። ቅድስት አርሴማ ኃያል ሰማዕት ናት ። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ አበው በትውፊት እንደ ነገሩን ቅዱስ ጐርጐርዮስ የታላቋ ሰማዕት ቅድስት አርሴማ ትልቅ ወንድም ነው ። በዜና ሰማዕታት ተጽፎ እንደሚገኘው በዚያ የመከራ ዘመን ቅዱስ ጐርጐርዮስ ሦስት ኃላፊነቶች ነበሩበት ። ፩.ቅድስት አርሴማን ጨምሮ ደናግሉን ማጽናት ። ፪.ትምህርተ ቤተ ክርስቲያንን በሚገባ ማጥናት ። ፫.የሚመጣውን መከራ ለመቀበል ራሱን ማዘጋጀት ። ቅዱሱ ሦስቱንም ኃላፊነቶች በሚገባ በመወጣቱ ከራሱ አልፎ ለሌሎቹ አርአያ መሆን ቻለ ። ያቺን ንጽሕት አርበኛ ቅድስት አርሴማንም አጽንቶ የደናግሉ መሪ አደረጋት ። መከራው በጣም ገፍቶ እስከ መጣበት ጊዜ ድረስ በአንድ የደናግል ገዳም ውስጥ ሆነው ይጸልዩ፣ ይጾሙ ፣ ገዳማዊ ሥራንም ይሠሩ ነበር ። ለዚህም ነው ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ጐርጐርዮስ ጻድቃን የምንላቸው ። በኋላ ግን ማኅደረ ሰይጣን ዲዮቅልጢያኖስ በመልኳ ተማርኮ ቅድስት አርሴማን ካላገባሁ በማለቱ ቅዱስ ጐርጐርዮስ ድንግሏን አርሴማን ጨምሮ መቶ ሃያ ሰባት ክርስቲያኖችን ይዞ ወደ አርማንያ ተሰደደ ። በአርማንያም በአንድ ገዳም ውስጥ ተደብቀው በጾምና በጸሎት ለጥቂት ጊዜ ቆዩ፤ ነገር ግን ረሃብ ፈጃቸው ። የሚላስ የሚቀመስ ነገር በአካባቢው ባለ መኖሩ ቅዱስ ጐርጐርዮስ ወደ ከተማ ለመውጣት ተገደደ ። በዚያም በድርጣድስ ቤተ መንግስት ውስጥ ባርነት ተቀጠረ ። በሚያገኛት ገንዘብም ወገኖቹን ይረዳ ነበር። መከራው ግን አለቀቃቸውም ። ርጉም ዲዮቅልጢያኖስ ቅዱሳኑ ወደ አርማንያ መሔዳቸውን ስለ ሰማ ይዞ እንዲልክለት ድርጣድስን ላከበት ። ድርጥዳስ ግን ለራሱ ፈለጋት ። የሰማዕትነትዋ መነሻ ይቺ ታላቅ ሰማዕት በነበረችበት ዘመን በአርመን የነገሠው አረማዊ ንጉሥ ይኸው ድርጣድስ ይባላል፡፡ ይህ ንጉሥ እግዚአብሔር አምላክ በሙሴ ላይ አድሮ "ቀልጠው የተሠሩትን የአማልክት ምስሎች ለአንተ አታድርግ" ብሎ የተናገረውን በመቃወም ለጣዖት የሚሰግድ ፀሐይንም ያመልክ ነበር ዘጸ.፴፬ ቁ.፲፯ ፡፡ በዘመኑ የነበሩ ክርስቲያኖችን "እኔ ለማመልከው "አምላክ" ወይም ጣዖት መስገድ አለባችሁ ፤ ይህን የማታደርጉ ከሆነ ትእዛዜን ጥሳችኋልና መከራ ይጸናባችኋል" የሚል ዐዋጅ በማውጣት ክርስቲያኖች ለስቃይ እዲጋፈጡ ሆ ፡፡ ጨካኙ ንጉሥ ድርጣድስ ይህን ትእዛዙን ባለማክበራቸው መከራና ስቃይ ያደረሰባቸው ክርስቲያኖች ቁጥራቸው ፻፳፯ ነበር ። የቅድስት አርሴማ ውሳኔ ቅድስት አርሴማም ይህን አይታ ከክርስቲያን ወገኖችዋ ጋር ወግና ስለክርስቶስ መመስከር ጀመረች ። የንጉሡም አገልጋይ በደም ግባቷና በንግግሯ ማማር ተደንቆ በዚች በፈቃዷ ሰማዕትነትን ልትቀበል በወደደች ሴት ምንም ሊያደርግባት ስላልወደደ ወደ ንጉሡ ወደ ድርጣድስ ከሃያ ሰባቱ ክርስቲያኖች ጋር ወሰዳት ፡፡ ንጉሡም ብዙ የተነገረላትን ወጣት ሲያይ በውበቷና በንግግሯ ተማርኮ ለዓለማዊ ደስታውና ፍላጎቱ ተመኛት ፡፡ ሚስት ትሆነው ዘንድ አብዝቶ ተማጸናት ፡፡ እጅ መንሻና ማታለየ የዚህን ዓለም ወርቅና ብር አቀረበላት ፡፡ ቅድስት አርሴማ ግን መልክ ረጋፊ ፤ የዚህ ዓለም ሀብትም ከንቱ እንደሆነ ስለምታውቅ በዓላማዋ ጸናች! ንጉሡንም "እኔ የንጉሥ ክርስቶስ ሙሽራ እንጂ የዚህን ዓለም አላፊ ጠፊ የሆነውን ገንዘብና ደስታ የምሻ አይደለሁም ፡፡" በማለት መለሰችለት ፡፡ የንጉሡም መልስና ዕድሉ ይህን በሰማ ጊዜ ሊያስፈራራትም ሞከረ ። ዓይኑዋ አያየ ደናግሉን ጨፈጨፋቸው ። ኣልሳካልህ ቢለው በኣደባባይ በግድ ሊያገባት ቢሞከር እጁን ጠምዝዛ በሰው ሁሉ ፊት መሬት ላይ ጣለችው ። እጅግ ስላፈረ ኣስገረፋት ኣሰቃያት ኣይኑዋንም አወጣ ። በመጨረሻም አንገቱዋን አስቆርጦ ከሰማዕታቱ ጋር ተራራ ላይ ጣላት ። ከነገሩ ሁሉ በህዋላ ድርጣድስና ባለምዋሎቹ ለኣደን በሔዱበት እርኩስ መንፈስ ወደ ኣውሬነት ቀየራቸው ። የንጉሱ እንሰሳ (አውሬ) መሆን በአርሜኒያ ታላቅ ድንጋጤ ፈጠረ ። የንጉሡ እህት ስታለቅስ በራዕይ ተገልጾላት " ጎርጎሪዮስን ከተቀበረበት ካላወጣቹህ አትድኑም " ኣለቻቸው ። ወዲያውም ቆፍረው አወጡት ። ቅዱሱ እንደወጣ ዕረፍት አልፈለገም ፣ ለአስራ አምስት ዓመታት ቀባሪ አጥቶ የተበተነውን የቅድስት አርሴማና የ ሰማዕታቱን አጽም ሰብስቦ በክብር አኖረው ።ድርጣድስና ባለምዋሎቾንም ወደ በርሃ ሔዶ ፈወሳቸው ። የቅድስት አርሴማ አጽም በአስራ አራተኛው ክፍለ ዘመን ከሌሎች ሰማዕታት አጽም ጋር ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ አባቶቻችን በትውፊት ይናገራሉ ።
33531
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%88%B5%E1%8C%8C%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D
ደረስጌ ማርያም
ደረስጌ ማርያም ደባርቅ፣ ጎንደር ውስጥ ደረስጌ (ደብረ-ስጌ ከሚለው ስም የመጣ)፣እሚባል ቦታ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው። በዘመነ መሳፍንት ገነው የነበሩት ደጃች ውቤ እራሳቸውን ለማንገሥ ሲሉ የጀርመኑን ሠዓሊ እና ሳይንቲስት ዶክተር ሺምፐር በመቅጠር በ1840ዎቹ መጀመሪያ ያስገነቡት ቤተክርስቲያን ነው። በኋላ ላይ ከወደፊት ዓፄ ቴዎድሮስ ጋር በዚሁ አካባቢ ጦርነት ገጥመው ስለተሸነፉ ፣ ራስ ውቤ ለስርዓተ ንግሣቸው ባሠሩት ቤተ ክርስቲያን ዓፄ ቴዎድሮስ በአቡነ ሰላማ እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡበት። ይሄውም በ1847 መሆኑ ነው። ውጭ ማያያዣ መደብ :አብያተ ክርስቲያናት መደብ :ደባርቅ
19730
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%8A%90%E1%8C%A2%E1%88%B5%20%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%88%AB
ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ
በብርሃን ፍጥነት የሚጓዙ ሞገዶች ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ይሰኛሉ። እያንዳንዳቸው ሞገዶች እርስ በርሳቸው ቀጤ ነክ(ፐርፔንዲኩላር) የሆኑና በአንድ ቅድሚያ (ፌዝ) የሚርገበገቡ የኤሌክትሪክ መስክ እና የመግነጢስ መስክ አላቸው። ሁለቱም መስኮች በተራቸው ሞገዶቹ ለሚጓዝበት አቅጣጫ ቀጤ ነክ ናቸው። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በሚኖረው የሞገድ ድግግሞሽ ይከፈላል። ከዝቅተኛ ድግግሞሽ ተነስቶ ወደ ከፍተኛ ድግግሞሽ ሲዘረዘር፣ በጣም ዝቅተኛው የኤሌክትሮመግንጢስ ጨረራ ድግግም የራዲዮ ሞገድ ሲሆን፣ ከዚያ ማይክሮዌቭ፣ ታህታይ ቀይ፣ በሰው ዓይን የሚታይ ብርሃን፣ ላዕላይ ወይንጸጅ፣ ኤክስ ሬይ ይልና ከሁሉ ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለውን ጋማ ጨረርን በመያዝ ይጠቀለላል። እነዚህ የብርሃን ወንድሞች በተፈጥሯቸው ከብርሃን ጋር አንድ ቢሆኑም ፣ የሰው ዓይን ሊያያቸው ስለማይችል ብርሃን አይባሉም። ሆኖም ግን አንድ አንድ እንስሳት እነዚህን ሞገዶች መመልከት ይችላላሉ። ለምሳሌ ታህታይ ቀይ የሚባለው የብርሃን ታናሽ ወንድም፣ ለሰዎች እንደ ሙቀት ሆኖ ይሳመላ። ለምሳሌ የፀሐይ መሞቅ ከምትተፋው የታህታይ ቀይ ጨረራ ይመነጫል። በበረሃ የሚንከላዎሱ እባቦች ይህን ሞገድ በአይናቸው መመልከት ስለሚችሉ፣ ሙቀት ያለውን ማንኛውንም ነገር በጭለማ ሳይቀር ማየት ይችላሉ። ንቦች በተቃራኒ፣ የሰው ልጅ እማያየውን ላዕላልይ ወይን ጠጅ ሞገድ በዓይናቸው ማየት ስለሚችሉ፣ አበቦች ለንቦች ከሰው ልጅ የተለየ መልክና መልዕክት ያስተላልፋሉ። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ፣ ከሞገድነት ባሻገር የእኑስነት ባህርይም ያሳያል። የጨረራው መሰረታዊ እኑስ ፎቶን ሲባል ለሞገዱ ጉልበት ተሸካሚ ነው። በአጠቃላይ መልኩ ማናቸውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ አቅም እና እንድርድሪት አለው፤ መኖር ብቻ ሳይሆን ይህ አቅምና እንድርድሪት ወደ ቁስ አካላት ሊሻገር ይችላል። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት (ፊዚክስ) ሞገዳዊ ሞዴል እኑሳዊ ሞዴል የጉዞ ፍጥነት የሙቀት ጨረራ እና ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ የሙቀት አይነት ስለመሆኑ ኤሌክትሮመግነጢስ ስፔክትረም ራዲዮ ሞገድ ሂሳባዊ ቀመር ዋቢ መጻሕፍት የውጭ ማያያዣ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት
32543
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B2%E1%8B%AE%E1%8A%92%E1%88%B6%E1%88%B5
ዲዮኒሶስ
ዲዮኒሶስ (ግሪክ፦ /ዲዮኑሶስ/) ወይም ባኩስ በጥንታዊ ግሪክ እና ሮማውያን አረመኔ ሃይማኖቶች ውስጥ የወይንና የስካር አምላክ ነበረ። የዚውስ ልጅ ይባላል። የእናቱ ስም በምንጮቹ ይለያያል፤ ወይም ሴት አምላክ ፐርሰፎኔ፣ ወይም መዋቲ ሴት ሴሜሌ ነበረች። ኒሳ በሚባል ደሴት ወይም ተራራ እንደ ታደገ ይታመን ነበር። በስሙ «ዲዮ-» የሚለው ክፍል ማለት «የዚውስ» እና «-ኒሶስ» ማለት «ከኒሳ» እንደሆነ ይመስላል። በአንዱ ተውፊት ዘንድ ዚውስ ዲዮኒሶስን ከጸነሰ በሕዋላ የዚውስ ሚስት ሄራ በእናቱ ላይ እጅግ ቀናተኛ ሆነችና ልትገደለው አሰበች። ቲታኖቹን ልካ ሕጻኑን በሉት፣ ዳሩ ግን ዚውስ አጠፋቸውና ልጁን እንደገና በጭኑ ውስጥ አኖረው፤ ሁለተኛም ተወለደ። ስለዚህ ዲዮኒሶስ «ሁለት ጊዜ የተወለደው» ይባል ነበር። ዚውስ ልጁን ለሄርሜስ (ወይም ለሌሎች) ጥብቅና ሰጠውና በሥውር በኒሳ ታደገ። በዚያ የወይን ጠጅ አሠራር አገኘና የወይን ጥቅም በማስተማር ዓለሙን ዞረ። በፍርግያ፣ ሕንድ፤ ግሪክ አገርና ጥራክያ ተጓዘ። ጸሐፊው ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ የሊቢያን ትውፊት ሲጠቅስ፣ ዲዮኒሶስ የዚውስ ሃሞን ልጅ ሲሆን የአባቱን ቂም በቅሎ ክሮኖስንና ሬያን ያሸንፋል፤ ከዚያ የክሮኖስን ልጅ ዚውስ ኦሊምፖስን የግብጽ ገዥ እንዲሆን ያደርገዋል። አኒዮ ዳ ቪተርቦ ያሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዲዮኒስዮስ የሊቢያ ንጉሥ ሃሞንና የቁባቱ አልማንጤያ ልጅ ነው፤ የሃሞንም ሚስት ሬያ ተቆጥታ ልጁ ወደ ኒሳ በሥውር እንዲታደግ ተላከ። በኋላ ወደ ሊቢያ ተመልሶ ሬያንና ወንድምዋን ካሜሴኑስን (የኖኅ ልጅ ካም) አባረራቸው። ልጃቸውን ዩፒተር ኦሲሪስ የግብጽ ገዥ አደረገው። ያንጊዜ ደግሞ ዲዮኒስዮስ አንዲት ሴት ልጅ ፓላስን በትሪቶኒስ ሀይቅ አገኝቶ ለራሱ ልጅ ትሆን ዘንድ አሳደጋት። አፈ ታሪክ የግሪክ አፈታሪክ
45427
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8A%95%20%E1%8B%8D%E1%88%83
ወይን ውሃ
ወይን ውሀ በ ጎጃም ክፍለ ሀገር ምስራቅ ጎጃም ዞንቢቡኝ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው። በ ቢቡኝ እና በደጋ ዳሞት መካከል የሚገኝ ከተማ ነው። የድሮ ስሙ ስሞል ሜዳ ይባል ነበር። «ወይን ውሀ» የሚለው ስም የተወሰደው በሁለት ወንዞች ማለትም በግምባራ እና ማማት ወንዝ መካከል ስለሚገኝ ነው ይባላል። ወይን ውሀ ከሞጣ ከተማ በ፫፪ ኪሎ ሜትር ርቀት በስተምእራብ በኩል ይገኛል። ወይን ውሃ ከጉጉት ተራራ ስር በደብረሲና ቀበሌ፤ በሞሰባ ሽሜ አቦ ቀበሌ እና በዳሞት ተከቦ የሚገኝ ከተማ ነው።
32835
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%88%96%E1%8B%8B
ይሖዋ
ይሖዋ በዕብራይስጥ ቋንቋ በመባል በአራት ፊደላት (ሲነበቡ ዮድ ሔ ዋው ሔ) የተጠቀሰው የፈጣሪ ስም በአማርኛ የተለመደ አጠራር ነው። የጥንት አይሁዳውያን በነበራቸው ወግ መሰረት ይህንን ስም በአደባባይ መጥራት እንደ ትልቅ ኃጢአት ስለሚቆጠር ከዚህ ወግ በፊት የነበሩት አይሁዳውያን (በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፈው የምናገኛቸው ግለሰቦችም ጭምር) ይህን ስም እንዴት አድርገው የጠሩት እንደነበር ማወቅ አልተቻለም። በ1879 የታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ በዘጸዓት 6፡3 ላይ "እግዚአ-ይሆዋ" () በማለት ይህንን ስም አስቀምጧል። አብዛኞቹ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በአንዳንድ ቦታዎቻቸው ላይ "ያህዌ" ወይም "ያህዌህ" የሚለውን አጠራር የተጠቀሙ ሲሆን በአጠቃላይ "እግዚአብሔር" በሚለው ቃል መጠቀምን መርጠዋል። መለኮታዊው ስም - አስፈላጊነቱና ትርጉሙ በመጽሐፍ ቅዱስህ ውስጥ መዝሙር 83፡18 የተተረጎመው እንዴት ነው? ታዋቂው የኪንግ ጀምስ እንግሊዝኛ ትርጉም ይህን ጥቅስ "ሰዎች ሁሉ ስምህ ይሖዋ () የሆነው አንተ፣ በምድር ሁሉ ላይ አንተ ብቻ ልዑል እንደሆንህ ይወቁ።" ሲል ተርጉሞታል። በርከት ያሉ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችም ተመሳሳይ በሆነ መንገድ ተርጉመውታል። ይሁን እንጂ ብዙዎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይሖዋ የሚለውን ስም "እግዚአብሔር"፣ "ጌታ" ወይም "ዘላለማዊ" እንደሚሉት ባሉ የማዕረግ ስሞች ተክተውታል። ይህ ጥቅስ የሚናገረው ስለ ስም ነው። አብዛኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በተጻፈበት በዕብራይስጥ ቋንቋ እዚህ ጥቅስ ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የግል ስም ሠፍሮ ይገኛል። ይህ ስም በዕብራይስጥ ፊደላት (የሐወሐ) ተብሎ ተጽፏል። በአማርኛ የተለመደው የዚህ ስም አጠራር "ይሖዋ" ነው። ይህ ስም የሚገኘው በአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ላይ ብቻ ነውን? አይደለም። መጀመሪያ በተጻፉት የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ውስጥ 7000 ጊዜ ያህል ተጠቅሶ ይገኛል! የአምላክ ስም ምን ያህል አስፈላጊ ነው? ኢየሱስ ክርስቶስ ያቀረበውን የናሙና ጸሎት እንመልከት። ጸሎቱ የሚጀምረው "በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፤ ስምህ የቀደስ" በሚሉት ቃላት ነው።(ማቴዎስ 6፡9) ከጊዜ በኋላም ኢየሱስ "አባት ሆይ፣ ስምህን አክብረው" ሲል ወደ ፈጣሪ ጸልዮአል። "አክብሬዋለሁ፤ ደግሞም አከብረዋለሁ" የሚል መልስም ከሰማይ መጥቷል። (ዮሐንስ 12፡28) የአምላክ ስም ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነገር እንደሆነ በግልጽ መረዳት ይቻላል። ታዲያ አንዳንድ ተርጓሚዎች ይህን ስም ከመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞቻቸው ውስጥ በማውጣት በማዕረግ ስሞች የተኩት ለምንድነው? ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ያሉ ይመስላል። አንደኛው ምክንያት ብዙዎች 'ስሙ መጀመሪያ ይጠራበት የነበረው መንገድ ዛሬ ስለማይታወቅ ልንጠቀምበት አይገባም' የሚል አቋም ያላቸው መሆኑ ነው። የጥንቱ የዕብራይስጥ ቋንቋ የሚጻፈው ያለ አናባቢ ነበር፣ (ልክ የጥንቱ የግእዝ ቋንቋ አጻጻፍ ያለ አናባቢ ይጻፍ እንደነበረው)። ስለሆነም ዛሬ የሐወሐ የሚሉት ፊደላት በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን እንዴት ይነበቡ እንደነበር በእርግተኝነት የሚያውቅ የለም። ይሁን እንጂ ይህ የአምላክን ስም እንዳንጠቀም ሊያግደን ይገባልን? በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ኢየሱስ የሚለው ስም ይጠራ የነበረው የሹዋ ወይም የሆሹዋ ተብሎ ሊሆን ይችላል፤ በአሁኑ ጊዜ ይህን በእርግጠኝነት ሊናገር የሚችል ሰው የለም። ሆኖም ዛሬ በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ ሰዎች በቋንቋቸው የተለመደውን አጠራር በመጠቀም ኢየሱስ የሚለውን ስም በተለያየ መንገድ ይጠሩታል። ለምሳሌ ጂሰስ በእንግሊዝኛ፣ የሱስ ወይም ኢየሱስ በአማርኛ፣ ያሱ ወይም ያሹ በብዙ የአፍሪካ ቋንቋዎች፣ የሆሹዋ በዕብራይስጥ፣ ኢሳ በአረብኛ፣ የሱሳ በተለያዩ የኢትዮጵያ ደቡብ አካባቢ ቋንቋዎች የኢየሱስ ስም በተለያየ መንገድ ይጠራል። ሰዎች በመጀመሪያው መቶ ዘመን የነበረውን አጠራር ስለማያውቁ ብቻ በዚህ ስም ከመጠቀም ወደኋላ አላሉም። በተመሳሳይም ወደ ውጭ አገር ብትሄድ የራስህ ስም በሌላ ቋንቋ ለየት ባለ መንገድ እንደሚጠራ ትረዳ ይሆናል። ስለዚህም ብዙ ሰዎች የአምላክ ስም ጥንት ይጠራበት የነበረውን መንገድ በእርግጠኝነት አለማወቃችን በስሙ እንዳንጠቀም ምክንያት ሊሆነን አይችልም የሚል አመለካከት አላቸው። የአምላክ ስም ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲወጣ ምክንያት እንደሆነ ተደርጎ የሚጠቀሰው ሁለተኛው ነገር ለረጅም ዘመን ከኖረ የአይሁዳውያን ወግ ጋር የተያያዘ ነው። ብዙዎች አይሁዳውያን የአምላክ ስም ፈጽሞ መጠራት የለበትም የሚል እምነት አላቸው። ይህ እምነት የሚከተለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በተሳሳተ መንገድ ከመተርጎም የመነጨ እንደሆነ ካለው ሁኔታ መረዳት ይቻላል፦ "የእግዚአብሔር (የይሖዋ) አምላክህን ስም ያለአግባብ አታንሳ (ወይም በከንቱ አትጥራ)፤ እግዚአብሔር (ይሖዋ) ስሙን ያለ አግባብ የሚያነሳውን በደል አልባ አያደርገውምና።" - ዘጸዓት 20፡7 ይህ ህግ የአምላክን ስም ያለ አግባብ (በከንቱ) መጠቀምን ወይም መጥራትን ያወግዛል። ይሁን እንጂ ስሙን አክብሮት በተሞላበት መንገድ እንዳንጠቀም በፍጹም አይከለክልም። የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሁፎችን (ብሉይ ኪዳንን) የጻፉት ጸሐፊዎች በሙሉ አምላክ ለጥንት እስራኤላውያን በሰጠው ሕግ ይመሩ የነበሩ ታማኝ ሰዎች ናቸው። ሆኖም የአምላክን ስም በተደጋጋሚ ጊዜያት ይጠቀሙ ነበር። ለምሳሌ ያህል በብዙ አምላኪዎች ፊት በታላቅ ድምጽ ይዘመሩ በነበሩ ብዙ መዝሙራት ውስጥ የአምላክን ስም ጠቅሰዋል። እንዲያውም ይሖዋ አምላክ አምላኪዎቹ ስሙን እንዲጠሩ ያዘዛቸው ሲሆን ታማኝ አገልጋዮቹም ይህንን ትዕዛዝ አክብረዋል። (ኢዩዔል 2፡32፣ የሐዋርያት ስራ2፡21) ስለዚህ ዛሬ ያሉ ክርስቲያኖች ኢየሱስ እንዳደረገው የአምላክን ስም አክብሮት በተሞላበት መንገድ መጠቀም ይችላሉ። መጽሐፍ ቅዱስ
34780
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BC%E1%88%85%20%E1%88%81%E1%88%B4%E1%8A%95%20%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%88%8D
ሼህ ሁሴን ጅብሪል
ሼህ ሁሴን ጅብሪል በወሎ አካባቢ በአፈታሪክ በስፋት የሚታወቁ ሼህ ናቸው። የተወለዱት በወሎ ክፍለ ሀገር በወረሄመኖ አውራጃ፣ በባዙራ ምክትል፣ በባሆች ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ እምበለ ሴዳ ተብሎ በሚጠራ ቦታ በ1811 ዓ.ም. ገደማ እንደነበርና 1908 ዓ.ም. በተወለዱ በ97 ዓመታቸው ማረፋቸው ይነገራል። ሼህ ሁሴን ጅብሪል መፍረድ የጀመሩት ገና በሰባት ዓመታቸው እንደነበርና የሚናገሩትም መሬት ጠብ የማይል እንደነበር ይነገርላቸዋል። አሐዱ ወይም ቢስሚላሂ ብለው ፍርድ የጀመሩት ደግሞ በአጼ ዮሐንስና መምሬ ግርማ በተባሉ ቄስ ነበር ይባላል። የሗላ ሗላ ግን ወደፊት የሚሆነውንና የሚመጣውን ከነመፍትሔው ጭምር በግጥም ይተነብዩ እንደነበርና በዚህም ምክንያት ነገሥታቱም፣ መሳፍንቱም፣ ትንሹም ትልቁም ሳቸውን መጀን ማለት እንደጀመሩ ይነገራል። ምንም እንኳን በዚህ ፅሁፍ ዉስጥ ያካተትኳቸዉ ግጥሞች የሼህ ሁሴን ጅብሪል የራሳቸው ትንቢቶች ይሁኑ አይሁኑ የራሱ የሆነ ጥናትና ምርምር የሚያስፈልገው ጉዳይ ቢሆንም፣ ሼህ ሁሴን ጅብሪል ግን በትንቢታዊ ግጥሞቻቸዉ ከአጼ ዮሐንስ አራተኛ ጀምሮ እስከ ወታደራዊ ደርግ አገዛዝ መጨረሻ፥ ምናልባትም አሁን እስካለንበት ኢሕአዴግ ዘመን ድረስ ያለውን የኢትዮጵያ ታሪክ ቀድመው እንደተነበዩና በግጥም እንዳስቀመጡ በአፈታሪከ ይነገርላቸዋል። ከአጼ ቴዎድሮስ፣ አጼ ዮሐንስ፥ አጼ ምኒልክ፥ እቴጌ ጣይቱ፥ ልጅ ኢያሱ፥ ንግሥት ዘውዲቱ፥ ተፈሪ፣ አጼ ኃይለ ሥላሴ፣ ደርግ፣ ወዘተ ጋር የተያያዙ ብዙ በርካታ ጉዳዮችም የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
13934
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8B%AD%E1%8D%88%20%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%8B%B5%20%E1%8D%AC%E1%8A%9B
ሰይፈ አርድ ፬ኛ
አጼ ሰይፈር አርድ ፬ኛ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1294-1295 ለአንድ አመት ንግሱ ነገስት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል የኢትዮጵያ ነገሥታት
13016
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%8C%A3%20%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8D%8D%E1%88%AD
ቋንጣ ፍርፍር
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቋንጣን እንጀራፍርፍር ነው። መጀመሪያ አንድ በደቃቁ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት በጥቂት ዘይት እናበስላለን፡፡ በመቀጠል አንድ የሾርባ ማንኪያ በርበሬ ጨምረን በደንብ እናበስለዋለን፡፡ በመቀጠል አንድ ትልቅ ቲማቲም በደቃቁ የተከተፈ ተጨምሮ ይበስላል፡፡ሁሉት ፍሬ በደቃቁ የተከተፈ ነጭ ሽንኩር እንጨምራለን፡፡ በደንብ ደርቆ የተዘጋጀውን ቋንጣ እንጨምርና ጥቂት ካበሰል በኋላ ሁለት የቡና ስኒ ውሃ በልኩ ጨምረን በለምለም እንጀራ አፈርፍረን ለገበታ እናቀርባለን፡፡ ሊተረጎም የሚገባ የኢትዮጵያ አበሳሰል
47670
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%88%9B%E1%88%9A%E1%89%B5
እንድርማሚት
እንድርማሚት ወይም እንድርምሚት () በኢትዮጵያና በብዙ አገራት የሚገኝ አዕዋፍ ወገን ነው። የአውርስያ እንድርማሚት ወይም ተራ እንድርማሚት - በአውርስያና በአፍሪካ እስከ ኢትዮጵያ ድረስ የሚገኘው የአፍሪካ እንድርማሚት - በአፍሪካ ከኢትዮጵያ ደቡብ ይገኛል የማዳጋስካር እንድርማሚት - ማዳጋስካር ይገኛል የሰይንት ህሊና እንድርማሚት * - ድሮ በሴይንት ህሊና ደሴት ይገኝ ነበር፤ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ጠፍቷል።
52795
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%AD%20%E1%88%B2%E1%8A%93%E1%89%B5%E1%88%AB
ፍራንክ ሲናትራ
ፍራንሲስ አልበርት ሲናትራ (ዲሴምበር 12፣ 1915 - መይ 14፣ 1998 እ.ኤ.አ.) አሜሪካዊ ዘፋኝ እና ተዋናይ ነበሩ። "የቦርዱ ሊቀመንበር" የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው በኋላም «አሮጌ ሰማያዊ አይኖች» ተብለው የሚጠሩት ሲናትራ በ1940ዎቹ፣ 1950ዎቹ እና 1960ዎቹ ውስጥ በጣም ታዋቂ ከሆኑ አዝናኝ አዘጋጆች አንዱ ነበሩ። ወደ 150 ሚሊዮን የሚገመት የሪከርድ ሽያጭ ካላቸው የአለም ከፍተኛ ሽያጭ ካላቸው አርቲስቶች አንዱ ናቸው። በሆቦከን፣ ኒው ጀርሲ ከኢጣሊያውያን ስደተኞች የተወለዱ ሲሆን፣ በልጅነት ሲናታራ ለማናዳመጡ ቅርብና ቀላል ከሆነላቸው ከሚስተር ቢንግ ክሮዝቢ የድምጽ ቄንጥ የተነሣ አንድ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድረው ነበር። እና የሙዚቃ ስራውን በዥዋዥዌ ዘመን ከባንዲራዎች ሃሪ ጄምስ እና ቶሚ ዶርሴ ጋር ጀመረ። እ.ኤ.አ. በ 1943 ከኮሎምቢያ ሪከርድስ ጋር ከተፈራረመ በኋላ እንደ ብቸኛ አርቲስት ስኬት አገኘ ፣ “የቦቢ ሶክስሰሮች” ጣኦት ሆነ። ሲናትራ የመጀመሪያውን አልበሙን በ 1946 የፍራንክ ሲናራ ድምጽን አወጣ። በ1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ የፊልም ስራው ሲቆም ሲናትራ ወደ ላስ ቬጋስ ዞረ፣ እዚያም በጣም ከሚታወቁት የመኖሪያ ፈፃሚዎች አንዱ እና የታዋቂው የአይጥ ጥቅል አካል ሆነ። የትወና ስራው በ 1953 ከሄ እስከ ዘለአለም በተባለው ፊልም ሲናትራ የአካዳሚ ሽልማት እና የጎልደን ግሎብ ሽልማትን በምርጥ ደጋፊ ተዋናይነት አግኝቷል። ከዚያም ሲናትራ ከካፒቶል ሪከርድስ ጋር ተፈራርሞ በርካታ በጣም የተወደሱ አልበሞችን አወጣ፣ አንዳንዶቹም በኋላ እንደ መጀመሪያዎቹ “የፅንሰ-ሃሳብ አልበሞች” ተደርገው ተቆጠሩ፣ በዊን ትንሽ ሰአት ፣ ለስዊንጊን አፍቃሪዎች ዘፈኖች! ፣ ኑ ከእኔ ጋር ፍላይ ፣ ብቸኛ ብቸኛ ፣ ማንም አያስብም ፣ እና ። ሲናትራ በ1960 ካፒቶልን ለቆ የራሱን ሪፕሪስ ሪከርድስ የተባለውን የሪከርድ መለያ ለመጀመር እና በርካታ የተሳካ አልበሞችን ለቋል። እ.ኤ.አ. በ 1965 ሴፕቴምበር ኦፍ የእኔ ዓመታት አልበም ቀረጸ እና በኤምሚ አሸናፊ የቴሌቪዥን ልዩ ፍራንክ ሲናትራ፡ ሰው እና ሙዚቃው ላይ ተጫውቷል። በ1966 መጀመሪያ ላይ ከተደጋጋሚ ተባባሪ ካውንት ባዚ ጋር በቬጋስ ውስጥ በሚገኘው ሳንድስ ሆቴል እና ካዚኖ ተመዝግቦ የሚገኘውን ሲናትራን በአሸዋ ላይ ከለቀቀ በኋላ በሚቀጥለው ዓመት ከቶም ጋር ካደረጋቸው በጣም ታዋቂ የትብብር ስራዎች አንዱ የሆነውን አልበም ፍራንሲስ አልበርት ሲናትራ እና አንቶኒዮ ካርሎስ ኢዮቢም መዝግቧል። በ 1968 ፍራንሲስ ኤ እና ኤድዋርድ ኬ ከዱክ ኤሊንግተን ጋር ተከተለ። ሲናትራ በ 1971 ለመጀመሪያ ጊዜ ጡረታ ወጣ ፣ ግን ከሁለት ዓመት በኋላ ከጡረታ ወጥቷል ። ብዙ አልበሞችን ቀርጾ በቄሳርስ ቤተመንግስት ዝግጅቱን ቀጠለ እና በ1980 "ኒውዮርክ፣ ኒውዮርክ"ን ለቋል። የላስ ቬጋስ ትርኢቱን እንደ መነሻ በመጠቀም በ1998 ከመሞቱ ጥቂት ቀደም ብሎ በዩናይትድ ስቴትስ እና በአለም አቀፍ ደረጃ ጎብኝቷል። ሲናትራ የፊልም ተዋናይ በመሆን ከፍተኛ ስኬታማ ሥራን ሠራ። ከዚህ እስከ ዘላለም በተሰኘው ምርጥ ደጋፊ ተዋናይ የአካዳሚ ሽልማትን ካሸነፈ በኋላ፣ በወርቃማው ክንድ ያለው ሰው እና የማንቹሪያን እጩ ውስጥ ተጫውቷል። ሲናትራ እንደ ኦን ዘ ታውን ፣ ጋይስ እና አሻንጉሊቶች ፣ ከፍተኛ ሶሳይቲ እና ፓል ጆይ ባሉ ሙዚቀኞች ውስጥ ታየ፣ ይህም ሌላ ወርቃማ ግሎብ አሸንፏል። በስራው መገባደጃ አካባቢ በቶኒ ሮም ውስጥ ያለውን የማዕረግ ባህሪ ጨምሮ መርማሪዎችን በተደጋጋሚ ይጫወት ነበር። ሲናትራ የጎልደን ግሎብ ሴሲል ቢ ደሚል ሽልማትን በ1971 ተቀበለ።በቴሌቪዥን ላይ የፍራንክ ሲናትራ ትርኢት በ1950 በሲቢኤስ የጀመረ ሲሆን በ1950ዎቹ እና 1960ዎቹ በሙሉ በቴሌቪዥን መታየት ቀጠለ። ሲናራ ከ1940ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ በፖለቲካ ውስጥ በጥልቅ የተሳተፈች እና ለፕሬዝዳንቶች ፍራንክሊን ዲ. ከማፍያ ቡድን ጋር ስላለው ግንኙነት በኤፍቢአይ ተመርምሯል። ሲናራ ሙዚቃን እንዴት ማንበብ እንዳለበት ባይማርም በሁሉም የሙዚቃ ዘርፎች ችሎታውን ለማሻሻል ከልጅነቱ ጀምሮ ጠንክሮ ሰርቷል። ፍጽምና ጠበብት፣ በአጻጻፉ እና በመገኘቱ የሚታወቅ፣ ሁልጊዜ ከባንዱ ጋር በቀጥታ ለመቅዳት አጥብቆ ጠየቀ። በቀለማት ያሸበረቀ የግል ህይወቱን ይመራ ነበር እና ከአቫ ጋርድነር ጋር ሁለተኛውን ጋብቻውን ጨምሮ በተጨናነቀ ግንኙነቶች ውስጥ ተሳትፏል። በኋላም በ1966 ሚያ ፋሮውን እና በ1976 ባርባራ ማርክስን አገባ።ሲናትራ ብዙ ሀይለኛ ግጭቶች ነበሯት፤ ብዙ ጊዜ ከጋዜጠኞች ጋር ተገናኝተው ወይም ከስራ አለቆቹ ጋር አለመግባባት ፈጠሩ። ሲናራ በ1983 በኬኔዲ ሴንተር ክብር ተሸላሚ ነበር፣ በ1985 በሮናልድ ሬጋን የፕሬዚዳንትነት ሜዳሊያ ተሸልሟል፣ በ1997 የኮንግረሱ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልሟል። የግራሚ ባለአደራ ሽልማትን፣ የግራሚ አፈ ታሪክ ሽልማትን እና የግራሚ ሽልማትን ጨምሮ አስራ አንድ የግራሚ ሽልማቶችን አግኝቷል። የህይወት ዘመን ስኬት ሽልማት። በ20ኛው ክፍለ ዘመን 100 ከፍተኛ ተደማጭነት ያላቸውን ሰዎች በታይም መጽሄት ስብስብ ውስጥ ሲናትራ ተካትታለች። ሲናትራ ከሞተ በኋላ፣ አሜሪካዊው የሙዚቃ ሃያሲ ሮበርት ክሪስጋው “የ20ኛው ክፍለ ዘመን ታላቁ ዘፋኝ” ሲል ጠርቶታል እና እንደ ተምሳሌት ሰው መቆጠሩን ቀጥሏል። የአሜሪካ ዘፋኞች የአሜሪካ የፊልም ተዋናዮች
46956
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A8%E1%8B%8D%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD
ጨው ባሕር
ጨው ባሕር ደግሞ ሙት ባህር ወይም ይባላል። ይሄን ስያሜዉን ያገኘዉ በቅርቡ ሲሆን ከዚህ ቀደም ጨዉ ባህር በመባል ይታወቅ ነበር። በዮርዳኖስና በእየሩሳሌም መካከል ይገኛል። የሚገርመዉ ነገር ምንድነዉ ይህ ባህር ከተለመዱት የባህር አካላት በተቃራኒዉ ማንሳፈፍ እንጂ ማስመጥ አያዉቅም በዚህ ምክንያት በየቀኑ ብዙ ሺህ ቱሪስቶች ይጎበኙታል። እድሉን አግኝተህ ይህን አስገራሚ ባህር ለመጎብኘት ከበቃህ ዋና መቻል አይጠበቅበህም ምክንያቱም ሙት ባህር ላይ እንኳንስ መዋኘት ተኝተህ ጋዜጣ ማንበብ ትችላለህና። ሙት ባህር የሚለውን ስያሜውን ያገኘው ምንም አይነ ህይወት ያለው ነገር በውስጡ ስለማይኖር ነው ። የሙት ባህር ውሃ ለመጠጥ አይሆንም ምክንያቱ ደግሞ በጣም የሚያስጠላ ሽታ ስላለው ነው። በዚሁ ምክንያት ሙት ባህር ውስጥ ታጥበው ሲወጡ ማንም ሊጠጋዎት አይፈልግም ።
43905
https://am.wikipedia.org/wiki/3%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%B0%E1%8D%8D
3 አንተፍ
3 አንተፍ ናኅትነብተፕነፈር ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ። በሥነ ቅርስ ጉድለት ብዙ ስለ አንተፍ ድርጊቶች አይታወቅም። ንግሥቱ ምናልባት ኢያህ ነበረች። የታችኛና የላይኛ ግብጽ ዘውዶች ይግባኝ ቢለውም በተግባር ግዛቱ በላይኛ ግብጽ ላይ አስከ 17ኛው ኖም ድረስ ብቻ ነበር። በዘመኑ ከጠላቶቹ ወደ ስሜን ጋር ይዋጋ ነበር። ወደ ደቡብ አስከ ግብጽ ደቡብ ጠረፍ አስከ ኤሌፋንቲኔ (የቡ) ድረስ ገዛ። የ1ኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
38695
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%89%B4%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
እስቴ (ወረዳ)
እስቴ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው። እስቴ(መካነ እየሱስ) በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን የምትገኝ ከተማ ነች። ከተማዋ በከፊተኛ ሁኔታ እድገት ላይ ያለች ስትሆን በአሁኑ ሰአት በሶስት ቀበሌዎች ተከፋፍላ ያለች በአነስተኛ ደረጃ ከተማ አስተዳደር ናት። ብዙሪያዋ ከሚገኙ ተራራዎች መካከል "እስቴ ዴንሳ" አንዱና ዋነኛው ነው። በከተማዋና በዙሪይዋ በርከት ያሉ ቤተክርስተያን ይገኛሉ በከተዋና ዉስጥም ሶስት የመስጂድ ቦታዎች ይገኛሉ። ከጋሳይ ጃራገዶ ሁለተኛ ደረጃ የአስፓልት መንገድ ተጠቃሚ ስትሆን ባሁኑ ወቅት ደግሞ ከ እማዳ መካን እየሱስ እንዲሁም ከ ሃሙሲት መካነ እየሱስ አንደኛ ደረጃ አስፓልት በመሰራት ላይ የገኛል። የከተማዋ እንቅስቃሴም በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመርና በማደግ ላይ ይገኛል። ህዝብ ቆጠራ መካነ እየሱስ 2013 ላይ ወደ 43000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት ከተማ ናት። የጾታ ጥመርታውም በጣም ተከራራቢ ነው እስቴ (ወረዳ)
48913
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%83%E1%8B%AB%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%88%BD%E1%88%8B%E1%88%8A%E1%89%B5
ኃያል እንሽላሊት
ኃያል እንሽላሊት ( /ዳይኖሳውር/) በጥንት በቅድመ-ታሪክ የጠፋ ተሳቢ እንስሳ ክፍለመደብ ነበረ። እነዚህ ታላላቅ እንሽላሊቶች ከዘሬው እንሽላሊቶች መጠን እጅግ ይበልጡ ነበር፤ ከዝሆንም ይልቅ ይበልጡ ነበር። በዘመናዊ ሳይንስ ግመት ከ240 ሚሊዮን እስከ 66 ሚሊዮን ዓመታት በፊት ይኖሩ ነበር። በዚያው ጊዜ ምንም ጡት አጥቢ እንስሳ ገና ሳይኖር እነዚህ ትልልቅ ተሳቢዎች የምድር ጌቶች እንደ ነበሩ ይታመናል። ባጠቃላይ በሁለት እግሮች ሄደው ደካም ክንዶች እንደነበሩዋቸው ይታወቃል። በዘመናዊ ሳይንቲስቶች ግመት ደግሞ አዕዋፍ ከኃያል-እንስላሊት ወገን ተወለዱ፣ ሌሎቹም ኃያል-እንሽላሊቶች በጠፉበት ጊዜ ከነርሱ መሃል አዕዋፍ ብቻ ተረፉ ባዮች ናቸው። ብዙዎች ታላላቅ እንስላሊት ባለ ላባ ቆዳ እንደ ነበራቸው ባለፈው ክፍለዘመን ታውቋል። እነዚህ ላባዎች መጀመርያ ለሙቀትና ለውበት አገለገሉ እንጂ ታላላቆቹ እንሽላሊቶች በረራ አላወቁም። በጊዜ ላይ አንዳንድ ዝርዮች ክንፍ እንዳገኙ ይመስላል። ሳይንቲስቶችም እንደሚሉ፣ ከአዕዋፍ በቀር ሌሎቹ ኃያል-እንሽላሊቶች በአንድ ጊዜ አለቁ፣ ይህ የሆነው ወይም በእሳተ ገሞራ ምክንያት፣ ወይም ከሰማይ ታላቅ በረቅ ወድቆ ብዙ ጢስና ደመና በመፍጠሩ እንደ ነበር ይታሥባል። ተሳቢ እንስሳ ኃያል እንሽላሊት
10797
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%88%8C%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
ሳይሌሲያን
የሳይሌሲያን ቋንቋ (ሳይሌሲያን፦ , አንዳንዴ ደግሞ ) በፖላንድ የላይኛው ሳይሌሲያ ክፍለ ሀገር፣ በቼክ ሪፑብሊክ እና በጀርመን ሀገር የሚነገር ቋንቋ ነው። በ2011 እ.ኤ.አ. በፖላንድ በተካሄደው ብሔራዊ የሕዝብ ቆጠራ 509 000 ሺ ሰዎች ሳይሌሲያን የመጀመሪያ ቋንቋቸው እንደሆነ አስመዝግበዋል። አንዳንድ የቋንቋ ሊቃውንት የሳይሌሲያን ቋንቋ ከፖልኛ ቋንቋ ጋር በቅርብ የተዛመደ በመሆኑ፣ እንደ ቀበሌኛ አነጋገር ይቆጥሩታል የሳይሌሲያ ቋንቋ ተናጋሪዎች የራሳቸው ፊደላት ስላልነበራቸው ለጽሑፍ የፖልኛን ፊደላት ይጠቀሙ ነበር። በ1998 በ10 የሳይሌሲያን ፊደላት እና ዲግራፎች () የተመሠረተ የአጻጻፍ ደንብ ተፈጥሮ፣ በኢንተርኔትና በሳይሌሲያን ዊኪፔድያ የተስፋፋ ጥቅም ላይ ውሏል። ስላቪክ ቋንቋዎች
50268
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%8C%A3%20%E1%8C%8A%E1%8B%AE%E1%88%AD%E1%8C%8A%E1%88%B5
ሞጣ ጊዮርጊስ
ከተማዋ የተቆረቆረችዉ በ1747 ዓ/ም በልዕልተ ወለተ እስራኤል እንደሆነ ይነገራል፡፡ ልዕልተ ወለተ እስራኤል የጎንደር ንግስት የነበሩት የእቴጌ ምንትዋብ ልጅ ሲሆኑ ለጎጃሙ ባላባት ለደጅ አዝማች ዮሴዴቅ አቤዴብ ተድረዉ ከጎንደር ወደ ጎጃም መጡ፡፡ልዕልቲቱ ቤተክርስትያን ማሰራት ትወድ ስለነበርና ራዕይ ስላየች የሞጣ ደብረገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን እንዲመሰረት እንዳደረገች አባቶች ይናገራሉ፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን የተከለችበትን ምክንያትም አባቶች ሲገልጹ ልዕልቲቱ በራዕይ "ቅዱስ ጊዮርጊስን ካስደበርሽ ከተማዋ ታድጋለች የአንች ህይወት ግን ያልፋል ነገርግን መድሃኔዓለምን ቤተክርስትያንን ካስደበርሽ የአንች እድሜ ይረዝማል ከተማዋ ግን አታድግም" የሚል ራዕይ አይታ ስለነበር ከተማዋ ብታድግና የኔ ህይወት ቢያልፍ ይሻላል በማለት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያንን እንደደበረች አባቶች ይናገራሉ፡፡ የሞጣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያን በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ አስተዳደር ዉስጥ ይገኛል፡፡ቤተ ክርስትያኑ በ1747 ዓ/ም በልዕልተ ወለተ እስራኤል እንደተደበረ የሃይማኖት አባቶች ይናገራሉ፡፡ቤተክርስትያኑ እንደ አብዛኛዉ የጥንት አብያተ ክርስትያናት አሠራር ክብ ሆኖ የተሠራ ባለግርማ ሞገስ ቤተክርስትያን ሲሆን ጥንታዊ የቅርስ ይዘቱን ሳይለቅ በቅርቡ ጥገና ተደርጎለታል፡፡ በቤተክርስትያኑ የዉስጥ ግድግዳ ላይ ረዥም እድሜን እንዳስቆጠሩ በእይታ የሚታወቁ የግድግዳ ላይ ስዕሎች ይገኛሉ፡፡በቤተክርስተያኑ በተለይ የመጽሀፍት ጉባኤ በዘመናዊ መልኩ መማሪያ ክፍል እና መኖሪያ ቤት በመስራት በጥሩ ሁኔታ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ቤተክርስትያኑ የበርካታ ቅርሶች ባለቤት እንደመሆኑ መጠን እነዚህን ቅርሶች ለጉብኝት ክፍት ለማድረግ ይመች ዘንድ ዘመናዊ ሙዝየም በመገንባት ቅርሶችን ለማስጎብኘት ስራ ተጀምርዋል፡፡
31258
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%98%E1%8B%B5
ነመድ
ነመድ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በአየርላንድ በጥንት የሰፈረ ንጉሥ ነበር። የነመድ ዘመድ ፓርጦሎን ወገን በቸነፈር ከሞተ 30 ዓመታት በኋላ የነመድ ወገን ከእስኩቴስ እንደ ደረሰ ይጻፋል። በነመድ ዘመን 4 ሐይቆች ከምድር መነጩ። ነመድ በሮስ ፍሬቃይን ውግያ የፎሞራውያንን አለቆች ጋንና ሰንጋንን ገደላቸው። አምባዎች በራይጥ ቂምባይጥና በራይጥ ቂንደይቅ እንደ ቆፈረ 12ም ሜዳዎች እንደ ተጠሩ ይጨመራል። በሌላ 3 ውግያዎች ደግሞ ነመድ ፎሞራውያንን አሸነፈ፦ ባድብግና በኮናሕት፤ ክናምሮስ በለይንስተር፣ ሙርቦልግ በዳልሪያታ። 9 አመት ከደረሰ በኋላ ነመድም ከቸነፈር ሞተ። ከዚያ የፎሞራውያን አለቆች ኮናንድና ሞርክ በነመድ ወገን ላይ ዕጅግ ጨቆኑባቸው። የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግምብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር። ከነመዳውያን ምርት፣ ወተትና ልጆችም ሳይቀሩ 2 ሢሶዎች በየዓመቱ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው። ከጊዜ በኋላ ግን ነመዳውያን አመጹ፣ 60,000 ነመዳውያን ተነሥተው ግንቡን አጠፉ፣ ኮናንድን ገደሉ። ከደሴቱ ሲመለሱ ግን መርከቦቻቸው በሞርክ ወገን ተሰመጡ። ሌቦር ጋባላ ኤረን የጊላ ኮማይን ግጥም (1064 ዓም) ሲጠቅስው፣ ይህ የሆነው የነመድ ወገን ከደረሰው 217 ዓመት በኋላ ነበር። የቀሩት ነመዳውያን ተበተኑ፤ አንድ ወገን ወደ ታላቅ ብሪታንያ ገባ፤ አንዱም ወደ ስሜን ሄዶ ቱአጣ ዴ ዳናን ሆኑ፤ ሦስተኛውም ወገን ከነመድ ተወላጅ ስምዖን ጋራ ወደ ግሪክ አገር ገባ። ግሪኮች ግን ባርዮች አደረጉዋቸው፤ አፈር በቦርሳዎች ውስጥ ወደ ተራራ ጫፍ መሸከም ነበረባቸው። ስለዚህ ስማቸው «ፊር ቦልግ» (የቦርሳ ሰዎች) ተባለ። ከሌላ 200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ። መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ፤ እንደ ልማዱ ዝርዝሩ ይለያያል። መጀመርያ በእስፓንያ ደርሰው ከዚያ ወደ ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ። ዋና አለቃቸው ስላንጋ መጀመርያው የፊር ቦልግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። ይህ ሁሉ ከአይርላንድ ታሪክ መጻሕፍት ውጭ አልተገኘም። የአየርላንድ አፈታሪካዊ ነገሥታት
22652
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%89%A0%E1%88%AC
በርበሬ
ለወረዳው፣ በርበሬ (ወረዳ)ን ይዩ። በርበሬ () ኢትዮጵያና ዓለም ውስጥ የሚገኝ የተክል ወገን ነው። እንዲሁም በርበሬ ለረጅም ጊዜያት በኢትዮጵያ የነበረ ባህላዊ ምግብ ነው። ሆኖም የበርበሬ መነሻ በአሜሪካዎች ነበረ፤ ከ1500 ዓም ቀጥሎ በፖርቱጋል ሰዎች ወደ አፍሪቃ የተስፋፋው ነው። ቁንዶ በርበሬ የሚባለው ተክል ከጥንት ጀምሮ በአፍሪካ ቢታወቅ እሱ ግን በፍጹም ሌላ አስተኔ ነው። ሚጥሚጣ የበርበሬ አይነት ነው። በአበሳሰል የበርበሬ ቅመም ይዞታ ሚጥሚጣ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ዝንጅብል፣ በሶብላ፣ ኮረሪማ፣ ጤና አዳም፣ ነጭ አዝሙድ፣ ጥቁር አዝሙድ፣ እና ኣብሽ ናቸው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር የተክሉ ጥቅም የኢትዮጵያ እጽዋት
13745
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%94%20%E1%88%88%E1%8A%90%E1%8A%AB%E1%88%81%E1%89%B5
እኔ ለነካሁት
እኔ ለነካሁት አለቃ እንዲሁ ሴት ጋር ያድሩና ጠዋት ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ይከለከላሉ እንዳይገቡ ያያቸው ሰው ስለነበር። እናማ በሴቶች በር በኩል ሄደው ዛሬ ሴቶች አይገቡም እዚህ ከገርገራው ውጪ ሆናችሁ ጸልዩ ብለው ሴቱን ሁሉ ከልክለው ካህናቱ ገርሟቸዋል አንድም ሴት ሳያዩ በመቅረታቸው። «ምን ሆነው ነው?» ሲሉ አንድ ያለቃን ስራ ያየ ካህን «አለቃ ከልክለው ነው ሴቶች እንዳይገቡ» ብሎ ያስረዳል።አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ «እኔ ለነካሁት ከተከለከልኩ እነሱ ይዘው እንዴት ይግቡ» ብዬ ነው አሉ። የኢትዮጵያ ቀልዶች
53509
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%88%BD%E1%88%9B%20%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8B%88%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5
የወላሽማ ስርወ መንግስት
የወላሽማ ስርወ መንግስት አርጎባ የዋላሽማ ስርወ መንግስት በኢፋት (በአሁኑ ምስራቅ ሸዋ ) የተመሰረተ የአፍሪካ ቀንድ የመካከለኛው ዘመን የሙስሊም ስርወ መንግስት ነበር። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተመሰረተው የዛሬይቱ ሶማሊያ፣ ጅቡቲ እና ምስራቃዊ የኢትዮጵያ ክፍል ውስጥ የኢፋት እና አዳል ሱልጣኔቶችን አስተዳድሯል። የዘር ሐረግ የኢፋት እና የአደል የዋሽማ መሳፍንት የአረብ የዘር ሐረግ ወጎች እንዳላቸው ይናገራሉ። በዘር ሀረግ የዋሽማ ወጎች ከባኑ መክዙም ጎሳ በኤል መቅሪሲ የተወሰደ ነው። ግን የኢፋት ሱልጣኔት የዘር ሐረግ የከሊፋው አሊ እና የጃፋር ኢብኑ አቢ ጧሊብ ወንድም ከሆነው አቂል ብን አቢ ጣሊብ ነው። የኋለኛው በሀርላ ክልል ውስጥ ከሰፈሩት ቀደምት ሙስሊሞች መካከል አንዱ ነበር። ነገር ግን የዋላስማ ከፊል አፈ ታሪክ እንደሚያረጋግጠው ዑመር ኢብኑ-ዱንያ-ሃውዝ እንደ ቅድመ አያት ኸሊፋ የዓልይ ልጅ አል-ሐሰን ነበር። ይህ በሁለቱም መቅሪዚ አይደገፍም።እና የዋሽማ ዜና መዋዕል። ነገር ግን ሁለቱም የስርወ መንግስት መስራች እንደነበሩ የሚናገሩት ዑመር ኢብኑ-ዱንያ-ሃውዝ የቁረይሽ ወይም የበኑ ሃሺም ተወላጆች ነበሩ። የአስራ አራተኛው ክፍለ ዘመን አረብ የታሪክ ምሁር ኢብን ካልዱን የዋላስማ ቅድመ አያቶች በአንድ ወቅት የዳሞት መንግስት ገባር እንደነበሩ ይጠቅሳሉ። ይሁን እንጂ አብዛኞቹ የታሪክ ተመራማሪዎች የዋላሽማ ሥርወ መንግሥት የአካባቢው ተወላጆች እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱታል። ኤንሪኮ ችሩሊ እና ጄ.ስፔንሰር ትሪሚንግሃም እንደ አርጎባዎች ጎሳ አድርገው ይቆጥሯቸዋል። ዋላስማ በታሪክ ከአርጎባ የዶባ ህዝብ ቅድመ አያቶች ጋር የተሳሰረ ነው። የሀረሪ ህዝብም ከዋልስማ ጋር ተቆራኝተናል ይላሉ። ባህሩ ዘውዴ፣ ሪቻርድ ፓንክረስት ፣ ዲጂብሪል ኒያን እና ሌሎችም የዋላስማ ሱልጣኖች የኢፋት እና የአደል አብላጫ የአርጎባ እና ሀረሪ እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱታል። ኤንሪኮ ችሩሊ ከኡመር ኢብኑ ዱንያሁዝ ቅድመ አያቶች አንዱ የ10ኛው ክፍለ ዘመን የሶማሊያዊ " አው " ባርካድሌ ከአረብ ነው። ጄ.ስፔንሰር ትሪሚንግሃም ይህ የማይመስል ነገር እንደሆነ ይቆጥረዋል፣ ምክንያቱም በአካባቢው ወግ መሰረት ከ500 ዓመታት በላይ የኖረ እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ስለሞተ የሚል ምክኒያት አስቀምጧል። የኢፋት የዋላስማ ስርወ መንግስት ከአዳል መሪዎች ጋር ተከታታይ የጋብቻ ጥምረት እንደጀመረ በአረብ ፋቂህ “የአቢሲኒያ ወረራ” ዜና መዋዕል እንደገለጸው በመጨረሻው የኢፋት ሰአድ አድ-ዲን የዋላስማ ገዥ የተወለዱ የሃርላ ጌቶች በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ-አዳል ጦርነት ተሳትፈዋል። በአዳል የመጨረሻው የታወቀው የዋልስማ አባል በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን የሐረር ሰው ባራካት ኢብን ኡመር ዲን ነው። የሐርላ ካቢርቶ እንዲሁም ከዋላስማ ሥርወ መንግሥት የመነጨው ዶባ በ1769 በሙዳይቶ ሥርወ መንግሥት ተገለበጡ። የአፋር በአውሳ (በአሁኑ አፋር ክልል ) የከቢርቶ ሼክ ከቢር ሀምዛ ዘር በብራና ጽሑፎች ታሪካቸውን ጠብቀዋል። ዋላስማ የሚለው የማዕረግ ስም አሁንም በኢፋት ግዛት እስከ አስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ድረስ የዚያ ክልል ገዥዎች ከአሮጌው ስርወ መንግስት ተወላጆች ነን በሚሉ ሰዎች ይገለገሉበት ነበር። በ1993ዓ.ም መሐመድ ሳሌህ ቅድመ አያቶቻቸው እንደሆኑ የተናገረዉ የኢፋት አርጎባ ዋላስማ ቅድመ አያቶቹ ለዘመናት የሸዋ-ሀረር መንገድ ነጋዴዎች እንደነበሩ ገለፀ። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚናገሩት የአደል ህዝብ እንዲሁም ገዥዎቹ ኢማሞች እና ሱልጣኖች የሚናገሩት ቋንቋ የወቅቱን የሀረሪ ቋንቋ ይመስላል። የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያዊት የታሪክ ምሁር አስማ ጊዮርጊስ ራሳቸው ዋላሽማ አረብኛ ይናገሩ እንደነበር ይጠቁማሉ። የኢፋት ሱልጣኔት ዋና መጣጥፍ፡ የኢፋትየወላሽማ ስርወ መንግስት በ13ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ሰሜናዊ ሀረርጌ በማክዙሚ ስርወ መንግስት ስር የተሰየመ የሙስሊም ሱልጣኔት መቀመጫ ነበረች። ሱልጣኔቱ በውስጥ ሽኩቻ እየተበጣጠሰ እና ከአጎራባች ሙስሊም መንግስታት ጋር በተደረገው ትግል መዳከሙን የወቅቱ ምንጭ ይገልፃል። በ1278 ከነዚህ አጎራባች ግዛቶች አንዱ በምስራቅ ሸዋ ኢፋት የሚባል በዋላሽማ መሪነት የሸዋ ሱልጣኔትን ወረረ። ከጥቂት አመታት ትግል በኋላ ሱልጣኔቱ ወደ ኢፋት ተጠቃሏል ። ይህ ቁርኝት ብዙውን ጊዜ በዑመር (ረዐ) ነው የሚነገረው ነገር ግን ሸዋ በተቀላቀለበት ጊዜ 50 ዓመታትን አስቆጥሯል። ምናልባትም የልጅ ልጁ ጀማል አድ-ዲን ወይም ምናልባትም የልጅ የልጅ ልጁ አቡድ ሊሆን ይችላል። በ1288 ሱልጣን ዋሊ አስማ ሁባትን በተሳካ ሁኔታ ድል አደረገ። አዳል እና ሌሎች በክልሉ ውስጥ ያሉ ሙስሊም መንግስታት። ኢፋትን በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ካሉት የሙስሊም መንግስታት ሁሉ የላቀ ኃያል መንግሥት ማድረግ። በ1332 የኢፋት ሱልጣን ቀዳማዊ ሃቅ አድ-ዲን በአቢሲኒያ አፄ አምዳ ስዮን ወታደሮች ላይ በወታደራዊ ዘመቻ ተገደለ ። አምዳ ስዮን በመቀጠል ጀማል አድ-ዲንን አዲሱን ንጉስ አድርጎ ሾመ፣ በመቀጠልም የጀማል አድ-ዲን ወንድም ናስር አድ-ዲን ሾመ ። ይህ ውድቀት ቢሆንም የኢፋት ሙስሊም ገዥዎች ዘመቻቸውን ቀጥለዋል። አቢሲኒያው ንጉሠ ነገሥት በአካባቢው ያሉትን ሙስሊሞች “የጌታ ጠላቶች” ብሎ ፈርጀው ነበር፣ አሁንም በ15ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ኢፋትን ወረረ። ከብዙ ተጋድሎ በኋላ የኢፋት ጦር ተሸንፎ የሱልጣኔቱ ገዥ የነበረው ንጉስ ሰአድ አድ-ዲን 2ኛ ወደ ዘይላ ሸሸ። እዚያም በአቢሲኒያ ጦር ተከትለው ገደሉት።
10456
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A9%20%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%88%AB
መላኩ ተፈራ
መላኩ ተፈራ ደርግ የኃይለስላሴን አገዛዝ ገርስሦ ስልጣን በያዘ ጊዜ በጎንደር አከባቢ ለአብዮቱ አልታዘዛችሁም በማለት ብዙ ሺ ወጣቶችን በመረሸንና በማስረሸኑ በጭካኔው ይታወቃል። በመሆኑም የጎንደር እናቶች እንዲህ ሲሉ አዚመውለታል። <<መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም የዛሬውን ማረኝ እንጂ ሌላ ልጅ አልወልድም>> መቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ለሰራው እጅግ አሰቃቂ የግድያ ወንጀሎች አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ፍርድ ቤት በሞት እንዲቀጣ ፈርዶበታል። የኢትዮጵያ ሰዎች
35764
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%89%B6%E1%89%BD%20%E1%89%80%E1%8A%95
የእናቶች ቀን
የእናቶች ቀን እናቶችን፣ እናትነትን እና እናቶች በህብረተሰቡ ላይ ያላቸውን ተጽዕኖ የምናስብበት ቀን ነው። በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተለያየ ቀን ታስቦ የሚውለው ይህ በአል በሰኔ ወር ከሚከበረው የአባቶች ቀን ጋር ወላጅነትን የምናወድስበት ቀን ነው። በአሉ በዘመናዊነት በአሜሪካ መከበር ከመጀመሩ በፊት በግሪክ እና በሮም ተመሳሳይ ፌስቲቫሎች ይካሄዱ ነበር። ዘመናዊው የእናቶች ቀን የተከበረው በ1908 እ.ኤ.አ. አና ጃርቪስ የተባለች ሴት እናቷን ለመዘከር ባዘጋጀቸው ዝግጅት ነው። ከዛም የእናቶች ቀን በአሜሪካ እንዲታውቅ እና እንዲከበር የተለያዩ ቅስቀሳዎችን ማድረግ ጀመረች። ከ6 አመት በኋላ ውጤቱ ሰምሮላት በዓሉ መከበር ቢጀምርም በ1920 ዓ.ም በዓሉ ለንግድ ጥቅም በመዋሉ ተከፍታ ነበር። ==ሁሌም የሚከበረው የፈረንጆጅ ግንቦት ወር በገባ ሁለተኛው እሁድ ነው==
50964
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B2%E1%88%9D%E1%89%B1
ዲምቱ
ዲምቱ ወይም ወላይታ ዲምቱ ከተማ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን የሚትገኝ ከተማ አስተዳደር ናት። ከተማዋ ከዚህ ቀደም በነበረው አወቃቀር በዳሞት ወይዴ ወረዳ ስር የነበረች ቢሆንም፣ አሁን ግን በድጉና ፋንጎ ወረዳ ስር ትገኛለች። ዴቪድ ቡክሰን የተባለ ጻሓፊ፥ ዲምቱ በብላቴ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ የገበያ ስም እንደሆነ ጽፎ ነበር። አንዳንድ አፈታሪኮች እንደምጠቁሙት ከሆነ ገበያው ስያሜውን ያገኘው ከከተማዋ የሚወጣ ትንሽ ንጹህ ወንዝ ከብላቴ ወንዝ ጋር በሚገናኙበት ገበያው ይቆም ስለነበረ ነው። ይህን መገናኘት በወላይትኛ ዳንቷ እያሉ ይጠሩትም ነበር፤ መገናኛ ማለት ነውና። ከጊዜና ከቃሉ አጠራር ዘዬ ጋር ተያይዞ የአሁኑን ስያሜ ይዞ ለከተማውም ስም ሆኖ አረፈው ይባላል። ዲምቱ በወላይታ ውስጥ ከሶዶ ቀጥሎ እጅግ ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረች ከተማ ናት። ከተማዋ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምዕራብ 333 ኪሎ ሜትር ርቃ የሚትገኝ ሲሆን፥ ከዞኑ ዋና ከተማ ሶዶ ደግሞ በ68 ኪሎ ሜትር ርቀት በስተምሥራቅ ትገኛለች። ከተማዋ በስተምሥራቅ በብላቴ ወንዝ የሚትዋሰን ሲሆን ውንዙ ከሲዳማ ክልል እና ከኦሮሚያ ክልል በተመሳሳይ ሁኔታ ያገናኛታል። የኢትዮጵያ ከተሞች የወላይታ ከተሞች
45883
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%84%E1%8D%90%E1%89%B3%E1%8B%AD%E1%89%B2%E1%88%B5%20%E1%8A%A4
ሄፐታይቲስ ኤ
ሄፐታይቲስ ኤ (በመደበኛነትተላላፊ ሄፐታይተስ ) በሚል የሚታወቀው አጣዳፊ ተላላፊ በሽታ የሚያጠቃውም ጉበት ሲሆን ሄፐታይተስ ኤ በሚባል ቫይረስ ()አማካይነት ይተላለፋል። በርከት ባሉ የበሽታው ክስተቶች በተለይም በታዳጊዎች ዘንድ የሚታየው የህመም ምልክት ብዙውን ጊዜ አነስ ያለ ነው ወይም ምንም ምልክት አይታይም። በበሽታው በተያዙ ሰዎች ላይ ምልክቶቹ የሚታዩ ከሆነ ሊታዩ የሚችሉበት ጊዜ በሁለትና ስድስት ሳምንታት መካከል ነው። የህመም ምልክቶቹ ሲኖሩ ለስምንት ሳምንታት ያህል የሚቆዩ ሲሆኑ እነዚህም፦ ማቅለሽለሽ፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥ፣ የቆዳ ቀለም ብጫ መሆን, ትኩሳት, እና የሆድ ህመምን የሚያካትት ነው። ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች በበሽታው ከተያዙበት ጊዜ አንስቶ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ተደጋጋሚ የሆነ የህመም ምልክቶቹን ያያሉ። አጣዳፊ የጉበት ስራ ማቆም ችግር አልፎ አልፎ ሲከሰት በአረጋዊያን ዘንድ ግን ክስተቱ የተለመደ ነው። ብዙውን ጊዜ በሽታው የሚሰራጨው ቫይረሱ ባለበት አይነምድር የተበከለ ምግብ ወይም ውሃ በመብላትና በመጠጣት ነው። [[ሼልፊሽ/የባህር ዓሳ]ን በደንብ ሳይበስል ከተመገቡት እሱም አንዱ የበሽታው ምንጭ ነው። እንዲሁም በበሽታው በተያዘ ሰው ጋር በሚኖር የቅርብ ግንኙነት/ንኪኪ ሊተላለፍ ይችላል። ምንም የህመም ምልክት የማይታይባቸው ህፃናትም ቢሆኑ በሽታውን ወደ ሌሎች ማስተላለፍ ይችላሉ። አንድ ሰው አንዴ በበሽታው ተይዞ ከዳነ ዕድሜ ልኩን ተመልሶ አይያዝም /እንደ ክትባት ያገለግለዋል። የህመም ምልክቱ ከሌሎች በርካታ በሽታዎች ጋር ተመሳሳይነት ያለው በመሆኑ በሽታውን ለማወቅ በሚደረግ ምርመራ የደም ናሙና ወስዶ ማየት ያስፈልጋል። ይህ ከሚታወቁት አምስት ሄፐታይቲስ ቫይረስ: ኤ, ቢ, ሲ, ዲ, ኢ መካከል አንዱ ነው። የ ሄፐታይቲስ ኤ ክትባት በሽታውን ለመከላከል ውጤታማ ነው። አንዳንድ አገሮች ለህፃናት በተከታታይ ሲሰጡ በህፃንነታቸው ላልተከተቡና በበሽታው የመያዝ ዕድላቸው ከፍተኛ ሆኖ ለተገኘ አዋቂዎችም ክትባቱ እንዲሰጣቸው ያደርጋሉ። ክትባቱ ለዕድሜ ልክ ያገለግላል። ሌሎች የመከላከያ ዘዴዎች [እጅን መታጠብ]] እና ምግብ በደንብ ማብሰልን ያጠቃልላል። ምንም የተለየ ህክምናም የለውም፤ ለ ማቅለሽለሽ ወይም ተቅማጥ እረፍትና መድሃኒት እንዳስፈላጊነቱ ሊታዘዝ ይችላል። በሽታው ብዙውን ጊዜ ያለ ቀጣይ የጉበት ህመም ሙሉ በሙሉ ይድናል። አጣዳፊ የጉበት ስራ ማቆም ችግር ከተከሰተ፤ ህክምናው ጉበት የመቀየርዘዴን መጠቀም ያስፈልጋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ ከሚታይባቸው ምልክቶች በመነሳት ምርመራ ሲደረግላቸው በሽታው የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ይሆናል። ባጠቃላይ አስር ሚሊዮኖች ይያዛሉ ተብሎ ይገመታል። የበሽታው ክስተት በብዛት የሚታወቀው ዝቅተኛ የግልና የአካባቢ ንጽና ባለበትና በቂ ንፁህ ውሃ በሌለው የዓለም ክፍል ነው። በበማደግ ላይ ባለው ዓለም 90 በመቶ የሚሆኑት ህፃናት በ10 ዓመት ዕድሜያቸው በበሽታው ስለሚያዙ አዋቂዎች በሚሆኑበት ጊዜ መልሰው አይያዙም። ህፃናት በልጅነታቸው ጊዜ ለበሽታው ባማይጋለጡባቸው ባደጉት አገሮች ለአዋቂዎች በቂ ክትባት በማይኖርበት ወቅት በሽታው በወረርሽኝ መልክ ይከሰታል። በ 2010, አጣዳፊ የሄፐታይቲስ ኤ በሽታ 102,000 ሰዎችን ለህልፈት ደርጓል። የዓለም ሄፐታይቲስ ቀን በየዓመቱ ጁላይ 28 ስለ ቫይራል ሄፐታይቲስግንዛቤ ለመፍጠር ይከበራል።
22714
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A3%E1%8B%B0%E1%8B%AD%20%E1%8A%A3%E1%89%A0%E1%89%A3
ኣደይ ኣበባ
ኣደይ ኣበባ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ የአደይ አበባ ባህርያት እና ጥቅሞቹ መስከረም መጥባቱን ተከትሎ ብቅ የሚለው የአደይ አበባ ለብዙዎች የዘመን መለወጥ ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ አደይ አበባ ለምን በመስከረም አካባቢ ብቻ ይታያል? እውን በኢትዮጵያ ብቻ ነው የሚበቅለው? ከበዓል ማድመቂያ እና የቤት ማስዋቢያ በዘለለ ሌላ ጥቅም ይኖረው ይሆን? አውሮፓውያን ከዘመን መለወጫቸው ሳምንት በፊት በሚከበረው የገና በዓል በወቅቶች መፈራረቅ የሚከሰተውን በረዶ በጉጉት ይጠብቃሉ፡፡ በረዶ ከጎደለ ቅር ይላቸዋል፡፡ በዓሉ ይደበዝዝባቸዋል፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያንም ዘመን በሚለውጡበት መስከረም ወር ተፈጥሮ የምትለግሳቸውን አደይ አበባ በናፍቆት ይጠብቃሉ፡፡ ዙሪያው ገባውን በቢጫው አበባ ተውቦ ሲመለከቱ ያኔ አዲስ አመት ባተ ይላሉ፡፡ ወለል ግድግዳቸውን በአበባው ያስጌጣሉ፡፡ ልጃገረዶች “አባባዮሆሽ” ሲጨፍሩ አደይ አበባን ይዘው መዞራቸውም ያለ ነው፡፡ አደይ አበባ በኢትዮጵያውያን ያለውን ትልቅ ቦታ ለመረዳት አሁን በግንባታ ላይ ያለውን ብሔራዊ ስቴድየም መመልከት ይበቃል፡፡ ከእነስሙ እና ንድፉ አደይ አበባ ላይ የተንተራሰ ነው፡፡ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የሆነው አደይ አበባ ከምን ዓይነት የዕጽዋት ዝርያ ይመደባል? መገኛውስ በኢትዮጵያ ብቻ ይሆን? በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዕጽዋት ባይሎጂ መምህር ፕሮፌሰር ሰብስቤ ደምሰው ትንታኔ አላቸው፡፡በኦሃዩ ስቴት ዩኒቨርስቲ የዕጽዋትና የብዘሀ ህይወት ተመራማሪ እና መምህር ፕሮፌሰር መስፍን ታደሰ ስለ አደይ አበባ እና እርሱ በሚገኝበት የሳይንስ ቤተሰብ ውስጥ ባሉ ዝርያዎች ላይ ሰፊ ጥናት ያካሄዱ ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ ስለሚገኙ ዝርያዎች ብዛት ተከታዩን ብለዋል፡፡ ባይደንስ መሰረቱ ሜክሲኮ ነው፡፡ ይህ ዝርያ () በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ደቡብ አሜሪካ እንደሚገኝ የሚናገሩት ፕሮፌሰር መስፍን ይህም የሚያመለክተው ትልቅ መሆኑን ነው ይላሉ፡፡ እንደ የአጥኚዎቹ ዓይነት የቁጥር ልዩነት ቢታይም በዚህ ዝርያ ስር እስከ 300 ዘሮች እንዳሉ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ ባይደንስ ማይክሮ ካርፓ በተባለ የሳይንስ ስም የሚታወቀው አደይ አበባ በሌሎች በእርሱ ዝርያ ስር ከተካተቱ እጽዋቶች የሚለዩት ባህሪያት እንዳሉት ሁለቱም ምሁራን ይገልጻሉ፡፡ ዕጽዋቶች አንዳቸውን ከአንዳቸው ለመለየት መገለጫ ባህርያቸውን መመልከት እንደሚያስፈልግ ፕሮፌሰር ሰብስቤ ይናገራሉ፡፡ የቅጠላቸው አዘረጋግ፣ የአበባቸው እና የፍሬያቸው ሁኔታ በመለያነት ከሚያገለግሉት ይገኝበታል፡፡ ፕሮፌሰር መስፍን በበኩላቸው የአደይ አበባን ልዩ መገለጫ ከዘር ወደ ዘር መተላለፉ እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡ ሌሎች የዕጽዋት አይነቶች እድገታቸው ሲያበቃ ስራቸው እና ጥቂት ግንዳቸው የሚተርፍ ሲሆን አደይ አበባ ግን ዘሩ ብቻ በመሬት ውስጥ እንደሚቀር ያብራራሉ፡፡ በኢትዮጵያ ስሙ የገነነው አደይ አበባ የዕይታ ጊዜው እንደስሙ ግዝፈት አይደለም፡፡ ተስፋ እና ደስታን ያንጸባርቃል የሚባለው ቢጫማ ቀለም ሀገር ምድሩን አልብሶ የሚቆየው ቢበዛ ለሶስት ወር እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ይህም የአደይ አበባ ሌላው መለያ ባህሪ እንደሆነ ፕሮፌሰር መስፍን ይገልጻሉ፡፡ አደይ አበባ ከሶስት ወር በኋላ የመሰወሩ ምክንያት ምንድነው? ፕሮፌሰር ሰብስቤ ከእንቅልፋችን ለመንቃት የምንሞላውን ሰዓት በማነጻጸሪያነት በመጠቀም ምክንያቱን ያስረዳሉ፡፡ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር የተክሉ ጥቅም የኢትዮጵያ እጽዋት
16096
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%9E%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%8D%8D%E1%8A%AB%E1%88%AC
የዞራስተር ፍካሬ
የዞራስተር ፍካሬ: ወደ ሁሉምና ወደ ማንም በፍሬድሪች ዊልሄልም ኒሺ የተደረሰ የፍልስፍና ልቦለድ* ነው። መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደረሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል። የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡- የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ ስለዚህም የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣዎችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምህርቶች ነበሩ። ጽሁፉ የመጽሐፍ ቅዱስ አጻጻፍ ስልት ይከተል እንጂ የውስጡ ፍሬ ነገር ግን የክርስትናና አይሁድ ሃይማኖቶችን መሰረታዊ እምነቶች የሚጻረር ነበር። ኒሺ ይህን መጽሐፍ " ከሰዎችና ከጊዜ 6000 ጫማ" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር። ኒሺ "የዞራስተር ፍካሬ" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ "ስርዓት አልባ"(ጥራዝ ነጠቅ) በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ። ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦ የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው። አሁን ያለው የሰው ልጅ (በኒሺ አሰተያየት) በእንስሳ እና በዚህ በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው። የዘላለም ምልልስ፡ ማናቸውም የተከሰቱ ነገሮች እንደገና ይከሰታሉ፣ አሁን የሚከሰቱ ነገሮች ድሮም ተከስተው ነበር ለወደፊቱም እልፍ አዕላፍ ጊዜ ይከሰታሉ! ይህ አለም ልክ እንደምናየው ሆኖ እንደገና ይከሰታል፣ ሰውም ይሞታል ግን ልክ በነበረበት መልኩ በነበረበት አለም ተመልሶ ይመጣል። ኅይል መፍቀድ፡ የሰው ተፈጥሮ መሰረታዊ ባህርይ ነው። ማናቸውም የምንሰራቸው ነገሮች፣ እንደ ኒሺ አስተያየት፣ የዚህ መሪ ሃሳብ መገለጫ ናቸው። ከመራባት፣ ደስታ፣ ሐሴት ጋር ሲነጻጸር የበለጠ መሰረታዊ ሲሆን የኅይል መፍቀድ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር ሁሉ ከከባቢው አለም ጋር የሚያደርገውን ትግል ጠቅልሎ የሚይዝ ጽንሰ ሃሳብ ነው። በኃጥያትና ጽድቅ ስራወች በተሰኙ ተቃራኒ የክርስትና ሃሳቦች ላይ ብዙ ትችት መመስረት። በኒሺ አስተያየት እኒህ ነገሮች የሰው ልጅ ፈጠራወች እንጂ በተፈጥሮ የሚገኙ አይደሉም። በሱ አስተያየት የሰው ልጅ ተግባር መለካት ያለበት አስቀድሞ በተቀመጡ የግብረ ገብ ዋጋወች/ህጎች (ጥሩና መጥፎ) ሳይሆን የተግባሩን መዘዝ በመለካት ነው። መጽሐፉ ባጭሩ በመጽሃፉ መግቢያ ላይ ዞራስተር 30 አመት ሲሞላው ወደ ተራራ እንደወጣና በዚያ ከሰወች ተለይቶ ብዙ ጥበቦችን እንደሰበሰብ እናነባለን። 40 አመት ሲሞላው ያከማቸውን ጥበብ ለማካፈል ከተራራው ወረደ። የመውረዱ ዋና አላማ "የበላይ ሰው"ን መምጣት ለመስበክ ነበር። የበላይ ሰው፣ በዞራስተር አስተሳሰብ፣ ከሰው በላይ የሆነ ፍጡር ማለት ነው፡ ልክ የሰው ልጅ ከጦጣወች በላይ የሆነ ፍጡር እንደሆነ። በዞራስተር ግምት ዘመናዊው ሰው የወኔ ግሽበት፣ ባዶነትና አጠቃላይ የህይወት ውዥንብር ስለገጠመው አዲስ ትምህርት ያስፈልገዋል። በዞራስተር አስተሳሰብ የዘመናዊው ሰው መንፈሳዊ ግሽበት ምክንያት የአምላክ መሞት ነው። በርግጥ አምላክ ለመሞት አይቻለውም ሆኖም ግን በዞራስቶር አስተሳሰብ አምላክ ሞተ ማለቱ ዘመናዊው ሰው በአምላክ ላይ ያለው እምነቱ ሞተ ማለት ነው። ስለሆነም የድሮወቹ ሰወች ብዙ አስደናቂ ስራወችን ለአምላክ ሲሉ ቢሰሩም የዘመናዊው ሰው ግን ይህን እመንቱን በማጣቱ አጠቃላይ ዘመናዊ ህብረተሰብ መሪ ሃሳብ የማጣት፣ የመበስበስና ተስፋ የማጣት ምልክቶች አሳየ። ህግን የሚሰጥ በሰው አምሳያ ያለ አምላክ ለአዲሱ ሳይንሳዊና ዘምናዊ ህብረተሰብ እጅግ ኋላ ቀር መስሎ ታየ። ስለሆነም በተለይ በተማሩ ሰወች ዘንድ የአለም የህይወት ትርጉምና የግብረገብ ስርዓት እጅግ ዝብርቅርቅ ያለ ሆነ። ዘመናዊ ሰው ባዶነት "ኒሂልዝም"( የህይወት ትርጉም ማጣት) የሚባል ችግር ተጋረጠው፣ "የዞራስተር ፍካሬ" ዋና አላማ ይህን ባዶነት መታገል ነበር። በኒሺ አስተሳሰብ አዲሱ የ"በላይ ሰው" ትምህርት ለዚህ ዘመናዊ ኒሂሊዝም (ባዶነት) ፍቱን መድሃኒት መሆን ነበር። ዞራስተር ከተራራው ወርዶ በሰወች መካከል እንዲህ ሲል ሰበከ፡ የሰው ልጅ በአሁኑ ሰዓት ያለበትን መናኛነት (ተራነት)ና የከሰረ ስልጣኔ በማሸነፍ የ"በላይ ሰው"ን መፍጠር አለበት፡ «የሰው ልጅ ሊሸነፍ የሚገባ ነው። ለማሸነፍ እያንዳንዳችሁ ምን አድርጋችኋል?» ሆኖም ግን ይህ ሰበካው ተቀባይነት አጣ። ህዝቡም መልሶ «የበላይ ሰውህን እዚያው ለራስህ» ብለውም ተሳለቁበት። የተመቻቸና ጥሩ ኑሮ ከመፈለግ ውጭ የበላይ ሰውን እንደማይፈልጉ ነገሩት። ህይወት የበለጠ ትርጉም ካልተሰጠው በርግጥም ከደስታ ውጭ ምንስ ያስፈልጋል? በዚህ ምክንያት የስልጣኔ ዋና ዓላማ ተራ መናኛ ሆነ፣ እርሱም፡- "ከፍተኛ ደስታ ለከፍተኛ ቁጥር ላለው ሰው" ሆነ። ይህ ተራነት ዞራስተር ለህዝቡ ያለው ጥላቻና ንቀት እንዲያድግ አደርገ ( ምንም እንኳ ከጊዜ ወደጊዜ ሊያዝንላቸውና ሊረዳቸው ህሊናው ቢግደረደርም)። ተማሪውም ሆነ ያልተማረው፣ ፖለቲከኛውም ሆነ ፈላስፋው፣ ሰዓሊውም ሆነ ፕሮፌሰሩ፣ ሁሉም የተደላደለ ህይወት ከመሻት ውጭ ውስጣቸው ያለውን እምቅ ስብዕና ለማሳደግ የማይጥሩ ሆኖ አገኛቸው። ካደረበት ንቀት የተነሳ ዞራስተር ብዙ ተከታይ ከማፍራት ይልቅ ሊግባባቸው የሚችሉ ጥቂት ፈርጥ የሆኑ ሰወችን ፍለጋ ጀመረ፡ ተራ(መናኛ) ነገሮችን ከህይወት ለማግኘት የሚሞክሩን ሳይሆን፣ ከፍተኛ ነገርን ለማግኘት የሚሞክሩትን። ፍለጋው ጥቂት ሰወችን ስላስገኘለት ለኒህ ለተመረጡት "ማስተማር" በጥብቅ ጀመረ። የመጨረሻው የመጽሃፉ እትም 4 ክፍሎች አሉት። እያንዳንዱ ክፍል ለማብራራት ብዙ ቦታ ስለሚይዝ ከዚህ በታች በየራሳቸው ገጽ ማብራሪያቸው ሰፍሯል። ይመልከቱ። ክፍል ፩ ክፍል ፪ ክፍል ፫ ክፍል ፬ ከፍካሬ ዞራስተር የተወሰዱ ጥቅሶች ህይወትን የምናፈቅር መኖር ስለምናወቅ ሳይሆን ማፍቀር ስለምናውቅ ነው። በፍቅር ውስጥ ሁል ጊዜ ዕብደት አለ። በዕብደት ውስጥ ደግሞ ሁልጊዜ ምክንያት አለ። አንቺ ታላቅ ኮከብ! ፍንትው ብለሽ የምታበሪላቸው ባይኖሩ ደስታሽ ምኑ ላይ ነበር? መብረርን የሚማር መጀመሪያ መቆምን፣ ከዚያም መራመድን፣ ብሎም መሮጥንና ዛፍ መውጣትን እንዲሁም መደነስን መማር አለበት፣ ወደ መብረር መብረር አይቻልም! እውነትን መናገር - በጣም ጥቂት ሰወች ይችላሉ! ከነዚህ ከሚችሉት ግን የሚፈፅሙት የሉም`! ደፋርነት፣ ደንታ ቢስነት፣ አላጋጭነት፣ ጸበኛነት-- ጥበብ ከኛ እኒህን ትፈልጋለች፡ ሴት ናትና የምትወደውም ጦረኛን ብቻ ነው። እራሱን የማያዝ መታዘዝ አለበት። ብዙወች እራሳቸውን ማዘዝ ይችላሉ፣ ነገር ግን ለራሳቸው ከመታዘዛቸው በፊት ብዙ ይጎላቸዋል! ህብረተሰብ ተኩላውን አላምዶ ውሻ አደረገ። የሰው ልጅ ከሁሉም የሚበልጥ ለማዳ እንስሳ ነው! አንድ ልምድ አጀማመሩ በሩቅ የዘመን ጭጋግ እየተሸፈነ ከሄደ፣ አመሰራረቱም እየተምታታ ከመጣ -- በክብር እያደገ ይሄዳል። ከትውልድ ወደ ትውልድም ክብሩ እየጨመረ ይሄዳል። በመጨረሻ ልምዱ ቅዱስ ይሆንና በሰወች ዘንድ ድንቅ ይሆናል። ሰው በንዴት አይገድልም፣ በሳቅ እንጂ። በቁመና ለማደግ፣ ወደብርሃንም ለመጠጋት በተፈለገ ጊዜ፣ ስርን ወደ መሬት መላክ ያስፈልጋል፣ ወደ ድቅድቅ ጨለማው፣ ወደ ጥልቁ - ወደ መጥፎው። እውነተኛ ወንድ ሁለት ነገር ይፈልጋል፡- አደጋና ጨዋታ። ለዚያ ሲልም ሴትን ይፈልጋል፣ ከሁሉ በላይ አደገኛ የሆነች መጫወቻ። "የታላላቆቹ ተራሮች አመጣት ከየት ይሆን?" ብየ ጠይኩ። ከባህር እንደመጡ ደረስኩበት፣ ማስረጃውም በአለቶቻቸውና በከፍተኛ ገጽታቸው ተጽፎ ይገኛል። ታላላቅ ከፍታወች የሚመጡት ከታላላቅ ጥልቀቶች ነው። ነጻ ከምን? ለዞራስተር ደንታ ይሰጠው ይመስል! ይልቁኑ ብሩህ አይኖችህ እንዲህ ይበሉ፡ ነጻ ምን ለማድረግ? ሳንደንስበት ያለፈን ቀን እንደጠፋ ቀን መቁጥር ይገባል። እንዲሁ በሳቅ ያልታጀበን እውነት ውሸት ማለት ይገባል። መተኛት ቀላል ጥበብ አይደለም፡ ለዚህ ተግባር ሲባል ቀኑን ሙሉ መንቃት ግድ ይላል። መደብ : የዞራስተር ፍካሬ መደብ :ፍልስፍና መደብ :ኒሺ ሥነ ጽሁፍ
22791
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B6
ጉንያቶ
ጉንያቶ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። እንደ ወራሪ አረም ይቆጠራል። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ይህ ተክል ለጉበት መርዛም ስለሆነ በሰዎች አይበላም። ከእህል እንዲታረም አይነተኛ ነው። በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር በእርጥብ ቦታዎች ከወንዝ መውረጃ አጠገብ በጥላና በጠፍ መሬት ይገኛል። የተክሉ ጥቅም ህዋሳት ለመግደል ይጠቅማል፣ መላው ተክል ቁስልን ለማሰር ተጠቅሟል። የኢትዮጵያ እጽዋት
51441
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%89%AD%E1%88%8D%20%E1%88%B5%E1%89%B1%E1%8B%B2%E1%8B%AE%E1%88%B5
ማርቭል ስቱዲዮስ
ማርቭል ስቱዲዮስ () የአሜሪካ ፊልም ስቱዲዮ ሲሆን ወላጅ ድርጅቱ ዋልት ዲዝኒ ኩባንያ ነው። ማርቭል ፊልሞች ከማርቭል ኢንተርቴይንመንት ግሩፕስ () በመቀጠል ቶይቢዝ በወርሃ ታህሳስ፣ 1986 ከአቪ አራድ ጋር በመሆን ማርቭል ፊልሞችን ፈጥረዋል። ከማርቭል ፊልሞች ወደ አዲስ አለም አኒሜሽን () ከዛም ወደ ማርቭል ፊልሞች አኒሜሽን አደገ። ማርቭል ስቱዲዮስ በነሀሴ፣ 1989 ማርቭል ስቱዲዮስ ማርቭል ፊልሞችንና ኒው ወርልድ ኮሚዩኒኬሽንስ ግሩፕን አጠቃሎ መስራት ጀመረ። በ1990 ማርቭል ስቱዲዮስ ማርቭል ካራክተሮች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራ ነበር። ማርቭል ገፀ ባህሪያት ስፓይደር ማን ኤክስ ሜን ፋንታስቲክ ፎር ዘ ኢንክሪደብል ሀልክ
14044
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%20%E1%89%BA%20%E1%88%9A%E1%8A%95
ሆ ቺ ሚን
ሆ ቺ ሚን ከ1890-1969 እ.ኤ.አ. የኖረ የቬትናም ኮሚኒስት ፓርቲ መሥራችና መሪ ነበር። ሆ ቺ ሚን ከወጣትነት ጊዜው ጀምሮ ለአብዮታዊ ተግባራት የቆመ ነበር። ሆ ቺ ሚን በሥራ ምክንያት ፈረንሳይ ውስጥ በነበረበት ወቅት የካፒታሊስት ሥርዓት ምን ያህል ሠርቶአድሩን ሕዝብ ለሥቃይና ለመከራ እንደዳረገውና የዓለም ወዛደሮች በቀለም በቋንቋና በባህል ቢለያዩም ብሶታቸው አንድ መሆኑን በቅርብ ተገነዘበ። በአፍሪካና በእስያ የኢምፔሪያሊስቶች መምጣት ምን ያህል ሥቃይና ውርደት በእነዚህ ሕዝቦች ላይ እንዳደረሰ ተረዳ። በዚህም ምክንያት ሆ ቺ ሚን የቬትናም ሕዝብ ጠላት የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም እንጂ የፈረንሳይ መላው ሕዝብ አለመሆኑን ደጋግሞ ገልጿል። ሆ ቺ ሚን በ1917 እ.ኤ.አ. በፈረንሳይ ወዝአደሮች ትግል ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊ በመሆን የፈረንሳይ ሶሻሊስት ፓርቲ አባል ሆነ። ከዚህም በላይ በፈረንሳይ የቬትናም አርበኞችን ማኅበር በማቋቋም በፈረንሳይ ይኖሩ የነበሩትን ቬትናማውያን በማንቃትና በማስተማር ለሀገራቸው ነፃነትና ክብር እንዲታገሉ ያነሣሣ ነበር። የጥቅምቱ የሩሲያ አብዮት ለአያሌ ዓመታት በዓለም ሰፍኖ የነበረውን የኢምፔሪያሊዝም ብቸኛ የበላይነት ሰባብሮ አዲስ ዘመን በማብሰሩ ሆ ቺ ሚን የጀመረውን ትግል ከግብ ለማድረስ የቦልሼቪኮችን ፈለግ መከተል እንዳለበት አመነ። በሆ ቺ ሚን አስተሳሰብ የቬትናም ብቻ ሳይሆን የሌሎች ቅኝ ተገዥ የሆኑ ሀገሮች ነፃነት የሚገኘው የወዝአደሩን የአብዮት ጎዳና በመከተል ብቻ እንደሆነ አጥብቆ ያምን ነበር። የነዚህ ሀገሮች ብሔራዊ ነፃነት ከማኅበራዊ ነፃነት ጋር መያያዙንና ይህም ነፃነት ከሶሻሊዝምና ከኮሚኒዝም ጋር በጥብቅ የተሳሰረ መሆኑን አስገንዝቧል። ሆ ቺ ሚን ከ1924 እስከ 1930 እ.ኤ.አ. በቻይናና በቬትናም በመዘዋወር ለዚህ ውስብስብ ትግል ግንባር ቀደም አመራር ሊሰጥ የሚችለውን ማርክሳዊ ሌኒናዊ ፓርቲ ለማቋቋም ከፍተኛ ትግል አደረገ። በመጀመሪያም የቬትናም አብዮታዊ ወጣቶች ማኅበር የተባለውን በማቋቋም «ወጣት» በተባለው ጋዜጣ ወጣቱን ለትግል ቀሰቀሰ። በዚህ ዓይነት ከብዙ ጥረትና ትግል በኋላም በ1930 እ.ኤ.አ. የኢንዶቻይና ኮሚኒስት ፓርቲን (ኋላ የቬትናም ሠራተኞች ፓርቲ፤ ዛሬ ደግሞ የቬትናም ኮሚኒስት ፓርቲ) መሠረተ። በ1935 እ.ኤ.አ. ሞስኮ ውስጥ የተካሄደው የኮሚኒስቶች ስብሰባ አንድ ሰፊ ፀረ ኢምፔሪያሊስት የሆነ ዲሞክራሲያዊ ግንባር እንዲቋቋም በወሰነው መሠረት ሆ ቺ ሚን ቬትሚን የተሰኘውን ሰፊ ፀረ ኢምፔሪያሊስት ግንባር በማቋቋም መላውን ሕዝብ በትግሉ ለማሳተፍ ችሏል። ዲየን ቢየን ፉ በተባለው ታሪካዊ ስፍራ የቬትናም አርበኞች የፈረንሳይን ጦር በማሸነፋቸው ፈረንሳይ በጀኔቩ ስምምነት መሠረት የቬትናምን አንድነት በማወቅ የሰላም ውል ፈረመች። ነገር ግን ከ1955 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የአሜሪካ ኢምፔሪያሊዝም በፈረንሳይ እግር በመተካት የደቡቡን ክፍል ለመቁረስ የጦር ሰፈር በመሥራትና በውስጥ አርበኞች በመጠቀም ጦርነት ከፈተ። ነገር ግን አሜሪካ ከግማሽ ሚሊዮን ወታደሮች በላይና በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ቢያፈስም ቬትናምን ሊያሸንፍ አልቻለም። የማርክሲዝም ሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት ፤ ፲፱፻፸፰፤ ገጽ 13-14
34687
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%89%A1%E1%88%AD
ባቡር
ባቡር የተያያዙ ተሳቢ ፉርጎዎች ያሉት እና በተወሰነ በብረት በተሰራ መንሸራተቻ ላይ የሚሄድ የሰው እና የዕቃ ማመላለሻ ነው። የመሄጃው ሃዲድ በበዛት ሁለት ብረቶች ያሉት ሲሆን አልፎ አልፎ ባለ አንድ ብረት ሃዲዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ። «ባቡር» የሚለው ቃል ከፈረንሳይኛ /ቫፔ/ «እንፋሎት» የደረሰ ነው።
47451
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%89%A4%20%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%AC
ጎቤ መልኬ
የሰው ልጅ በዚች ምድር ላይ ሲኖር ከሐብት፣ ከንብረትና ከምቾች ይልቅ ያለነጻነት መኖር እንደማይችል ታጋይ አርበኛ ጎቤ መልኬ ህያው ምስክር ነው። ታጋይ አርበኛ ጎቤ መልኬ በታች አርማጭሆ ወረዳ በአካባቢ ህዝብ ዘንድ የተከበረ አራሽ-ነጋዴ፣ ነበር። ታጋይ አርበኛ ጎቤ አራት የጭነት አይሱዚ መኪኖች፣ ከአራት መቶ በላይ የቁም ከብቶች፣ በርካታ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ንብረትና ሰፊ የሰሊጥ እርሻ መሬት ባለቤት፣ ከነጻነት በቀር ምንም ያላጣ ታዋቂና የተከበረ ሀገርና ወገን ወዳድ ባለሃብትና ጀግና ነበር። የህዝብ እንግለት ይብቃ በማለት ነፍጥ አንግቦ በመጨረሻ መስዋዕት እስከሆነበት የካቲት 2009 ዓ.ም ድረስ ታግሏል። መደብ :የኢትዮጵያ ሰዎች
40341
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A3%E1%8B%AB%E1%8A%93%20%E1%89%A5%E1%88%A9
ኣያና ብሩ
ኢንጂነር ኣያና ብሩ የአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያንና በመሣሪያው የኣከታተቡን ዘዴ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። ከኣድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያውያን የእንግሊዝኛውን የታይፕራይተር ወይም የጽሕፈት መሣሪያ ኣጠቃቀም ከተረዱ ወዲህ መሣሪያውን ለኣማርኛ ቀለሞች እንዲያገለግል ለ85 ዓመታት ግድም ቢታገሉም ሳይሳካ ቀርቷል። በመካከሉ ከተደረጉት የተለያዩ ሙከራዎች መካከል የኢንጂነር ኣያና ሥራ ኣንዱ ነበር። ዋናውም ችግር የመሣሪያው መርገጫዎች በኣማርኛ ፊደላት መብዛት የተነሳ በቂ ስለኣልነበሩ ፊደላቱን ከተለያዩ መርገጫዎች በመሰብሰብ በመቀጣጠል የሚያስከትብ ዘዴ ወደ ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. ግድም ኣቀረቡ። በእዚህ ዘዴ “ሀ” ከኣንድ መርገጫ ከተከተበ በኋላ “ሁ” ፊደል የሚከተበው “ሀ” ጎን የመቀነስ ምልክትን ወይም “-” በማስቀመጥ ነበር። ይኸንኑ የመቀነስ ምልክት “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና የመሳሰሉት ጎን በማስቀመጥ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” ስለሚመስሉ ኣንዱኑ መቀጠያ ለተለያዩ የፈጠራ ቁርጥራጮች እንዲሆን ተደረገ። እንደነ “ሹ” የመሳስሉትን በቅጥልጥል ለመክተብ ከ“ሰ” እና የመቀነስ ምልክት የተሠራውን “ሱ” ፊደል በሌላ መርገጫ ቀደም ብሎ ወይም ወደኋላ መልሶ ሌላ ረዥም መሰመር ከሌላ መርገጫ ከ“ሰ” ኣናት ላይ በማስቀመጥ ነበር የሚሠራው። ይህ የቅጥልጥል ፊደል ኣሠራርና መኖር ዓማርኛ ባልሆነ ነገር ቀለሞቹን በመሰሉ ነገሮች የቢሮ ሥራ መሥራት ስለተቻለ ኣያና ብሩ ለኢትዮጵያ ታላቅ ባለውለታ ናቸው። የኣያና መሣሪያ ባይኖር ኖሮ የቢሮ ጽሑፎችን በእጅ ጽሑፍ ተጠቅሞ መቀጠል ማዛለቁ ስለሚያጠራጥር ኢንጂነር ኣያና ለዓማርኛ እድገት ክፍተኛ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። እንዲህም ሆኖ ትክክለኛውን የግዕዝ ቀለሞች የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ቀደም ብለው ሲጠቀሙባቸው ስለነበርና በኋላም ሲጠቀሙበት ስለነበረ የታይፕ ፊደል ከማተሚያ ቤቶቹ ጋር ግንኙንት ኣልነበረውም። የኣያና የጽሕፈት መኪና ቀለሞችም የዓማርኛ ፊደላት ኣልነበሩም፤ ሊሆኑም ኣይችሉም። ይህ ልዩነት ያልገባቸውና ከመቶ ያነሱ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን የታይፕ ቁርጥራቾጭ ከ፪፻ በላይ የሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች ኣንድ የሚመስሏቸው ዛሬም ኣሉ። የኢንጂነሩ የጽሕፈት መኪና ፊደል እንደ እንግሊዝኛው ወደ ኮምፕዩተር መግባት ነበረበት የሚሉ ቢኖሩም የእንግሊዝኛው ቅጥልጥል ስላልሆነና ትክክለኛዎቹን ቀለሞች ስለከተበ ነው ወደ ኮምፕዩተር የተሻሻለው። የዓማርኛው መሣሪያ ግን ዓማርኛ ስላልከተበ ወደ ኮምፕዩተር መግባት የለበትም ብለው በጽሑፍ ተከራክረው ያስቀሩት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ናቸው። ከእዚህም ሌላ የዓማርኛ መሣሪያው ብዙ ችግሮች ኣሉት። ለምሳሌ ያህል ያልተሟላ ከመሆኑ ሌላ የገጹ ስፋት ወይም የፊደሉ መጠን ሲቀየር ቅጥሎቹ ይገነጠላሉ ወይም ይደበቃሉ። ማሕተም የመሳሰሉትን ለመሥራት ሲሞከር ቅጥሎቹ ኣንዳንድ ስፍራዎች ይዘው ስለሚቀመጡ ኣያሠሩም። የቀለሞቹ ኣመዳደብና ኣከታተብ ለመቀጠል ማመቸት ላይ የተመሠረተ ነው። ፊደላቱ ሲቀጠሉ ኣስቀጣይና ተቀጣይ ኣስቀያሚ ኣዳዲስ መልኮች እንዲኖሯቸው ኣስገድዷል። በተጨማሪም የታይፕ መሣሪያው ዓላም ጽሑፍን ወረቀት ላይ ለማስፍር ብቻ ሲሆን የኮምፕዩተር ጥቅም ኮዶቹን ማስቀመጥ ነው። የጽሕፈት መሣሪያው ውሱን ኣሠራር በኣንድ የፊደል መጠን እንዲሠራ ሲሆን ኮምፕዩተር ኣንዱን ፊደል ለተለያዩ የፊደል መጠኖችና ቅርጾች የሚያሠራ ነው። የታይፕ መጻፊያው በኣንድ የላቲን የፊደል ገበታ ምትክ የቀረበ ስለሆነ ጊዜው የኣለፈበት መሣሪያ ነበር። ዶክተሩ ግዕዙን ወደ ኮምፕዩተር የኣስገቡት በስምንት የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታዎች ምትክ መሆኑ ታትሟል። መሣሪያው ተሻሽሎም ሊጠቅም ስለማይችልና ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ሊያስከትብ ስለማይችል ወደ ኮምፕዩተር አንዳይገባ በምክንያት ቀርቧል። በምትኩ ትክክለኛዎቹን የግዕዝ ፊደላት ወደ ኮምፕዩተር በዶክተሩ ኣዲስ ዘዴ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ ላይ ውሏል። በእዚህ የተነሳ ወደ ዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ የገባው ትክክለኛው የግዕዝ ፊደል ስለሆነ በዓማርኛ ታይፕራይተር ቁርጥራጭ ፊደላት መጠቀም ከቀረ ቆይቷል። ዶክተሩ የአማርኛ ታይፕራይተየር ኣማርኛን እንዳልጻፈ ስለሚያውቁ እንጂ ቀደም ብለው የታይፑን ዓይነት ማውጣት ስለሚችሉ ሁሉንም የዓማርኛ ቅጥልጥሎች የሚያስከትብ ፊደል ለመጀመሪያ ጊዜ ሠርተው ሰዉ ስለ ኤድስ እንዲያነብበት በነፃ ለግሰዋል። የኣማርኛ ታይፕራይተር ከኣንድ የፊደል ገበታ የመቀጣጠል ዘዴ እ.ኤ.ኣ. ከ1985 ጀምሮ በኮምፕዩተርም ቀርቦ ነበር። ግዕዝ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ የታይፕራይተሩ ዘዴ ውድቅ ቢሆንም ይኸን ከኣቀረቡትም ኣንዱ ግዕዝ ያልሆነውን በሓሰት ነው ከማለቱም ሌላ ፓተንት ኣለኝ የሚል ኢትዮጵያዊ ኣለ። ዶክተሩ እየተቃወሙም እ.ኤ.ኣ. በ1992 ለዩኒኮድ የቀረበ የተሻሻለ የታይፕ መሣሪያ ቅጥልጥል ፊደል እዚህ ኣለ። ዶክተሩ የዓማርኛ ፊደላት ተቀጣጥለው ለኮምፕዩተር ኣይቀርቡም ብለው ከኣሸነፋ በኋላ ሌሎች እ.ኤ.ኣ. በ1996 ትክክኛዎቹን የዓማርኛ፣ ትግርኛና ኦሮምኛ ቀለሞች ኣቅርበው የኣናሳ ቋንቋዎች የግዕዝ ፊደላት መብዛት የኣልፈለጉ መንደርተኞች በቅጥልጥልነት ዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዲገቡ የፈለጉትንም ኣሸንፈው ዛሬ ወደ 500 የሚጠጉ የግዕዝ ቀለምች በተነጣጠል በዩኒኮድ ዕውቅና ኣግኝተዋል። ይህ ሁሉ ሲደረግ እያንቀላፉ ከኣሉት መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምሁራንና ሌሎችም ኣሉበት። ኢንጂነር ኣያና ብሩ ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ጊዜ ኣርበኛ ነበሩ። የውጭ መያያዣዎች ስለ አማርኛ ፊደል መሻሻል የተደረጉ ጥናቶች መዘርዝር፣ ክንፈ ሚካኤል፣ ፳፻፪ ዓ.ም.፣ ሜልበርን፣ ኦስትሬልያ ኣበራ ሞላ የኢትዮጵያ ሰዎች
30914
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%83%20%E1%89%B3%E1%8B%A8%20%E1%8C%BD%E1%88%91%E1%8D%8E%E1%89%BD1899
የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899
የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899 በአለቃ ታየ ተሰብስበው የተደረሱ ቅኔወችን፣ እንቆቅልሾችን፣ ተረትና ምሳሌዎችን፣ እንግዳ ረዣዣም አባባሎችን (ቀልዶችን?) እና አጫጭር ታሪኮችን ያካትታል። ይሄውም የሆነው አለቃ ታየ በአስተማሪነት በጀርመን ዩኒቬርስቲ ውስጥ ተቀጥረው በሚሰሩበት በ1899 ዓ.ም. ነበር። ጽሁፎቹን ወደ ጀረምን ተርጉሞ ያሳተመው ዩጂን ሚቶዊች የተሰኘ ጀረመናዊ ነበር። 19ኛ ክፍለ ዘመን አማርኛ ሥነ ጽሑፍ አለቃ ታየ
22877
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A6%E1%8C%A3
ጦጣ
ጦጣ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። የእንስሳው ሳይንሳዊ ጸባይ ባለፉት ወቅቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ «ጦጣ» የተለያዩ የዝንጀሮ አይነቶች ያመልክት ነበር፤ ወይም ለማንቸውም ዝንጀሮ መሰል እንስሳ ይጠቀም ነበር፤ እንጂ እንደነዚህ ያሉት ቃላት እንደ ዘመናዊ ሥነ ሕይወት ትምህርት በግልጽ አልተለያዩም ነበር። አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከኢትዮጵያ ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ ጅራት የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው። እነዚህም እንስሶች በሁለት አስተኔዎች ይገኛሉ። አንዱ የጊቦን አስተኔ ሲሆን በእስያ የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው። ሌሎቹም የዘረሰብ አባላት ናቸው። ይህም ማለት በሥነ በራሂ ረገድ ከአራዊት ሁሉ ለሰው ልጅ የቀረቡት ናቸው። ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን ፍጥረቶች ለመግዛት የተዘጋጀ አእምሮ ስለ ተሰጠ፣ ስለዚህ ትልቅ ልዩነት የሰው ልጅ በተለመደ የጦጣ አይነት አይባለም። ጦጣዎች ሁሉ ደግሞ እንደ ሰው ሳይሆን በጣም የረዘመ ክራንቻ ጥርሶች አሉዋቸው፤ እንደ ሰውም ሁሉ ሳይሆኑ በመንጋጋቸው ላይ ምንም የአገጭ አጥንት የላቸውም። «ጦጣ» የምንላቸው አይነቶች እንግዲህ፦ ቺምፓንዚ - 2 ዝርያዎች፣ ሐለስትና ሐለስትዮ፣ በአፍሪካ የሚገኝ፣ በሥነ በራሂ መምህሮች የሰው ልጅ ቅርቡ ዘመድ ይባላል። ገመሬ (ጎሪላ) - 2 ዝርያዎች፣ በአፍሪካ የሚገኝ ኦራንጉታን - 3 ዝርያዎች፣ በኢንዶኔዥያና ማሌዥያ የሚገኝ ጊቦን - 4 ወገኖችና 18 ዝርያዎች፣ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ የሚገኙ አነስተኛ ጦጣዎች አብዛኞቹ የጦጣ ዝርዮች ትልቅ ክራንቾች ቢኖራቸውም ምንም ሥጋ አይበሉም፤ በተለይ ፍራፍሬ ወይም ቅጠል እና ሦስት አጽቄ (ሚስጥ፣ ጉንዳን)፣ የወፍ ዕንቁላልም ይበላሉ። ከጦጣዎች ግን ሐለስት የተባለው () አንዳንዴ ሥጋ በተለይም ጉሬዛን ይበላል። አልፎ አልፎም ኦራንጉታን ዝግተኛ ሎሪስን ይበላል። ገመሬ (ጎሪላ) በተለይ ቅጠላቅጠልን ከፍራፍሬ መብላት ይመርጣል። ሌሎቹ ጦጣዎች ግን ፍራፍሬን ይመርጣሉ። ጊቦን የተባለው በተለይ «አንድ በአንድ» (አንድ ወንድ አንድ ሴት) የሕይወት ባለቤት መያዙን ተለምዷል። ሌሎቹ ዝርዮች ግን ከዚህ ባህሪ ተለይተው የአውሬነት ልምዶች አሉዋቸው ወይም ሚስቶች ሁሉ ለአንዱ አለቃ ይሆናሉ። በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር እና ብዛቱ ጊቦንና ኦራንጉታን በደቡብ-ምሥራቅ እስያ ብቻ ይገኛሉ። ቺምፓንዚ እና ጎሪላ በመካከለኛ አፍሪካ ብቻ ይገኛሉ። ከጎሪላ በቀር ሌሎቹ ጦጣ ዝርዮች ሁሉ በዛፍ ውስጥ ይኖራሉና ይተኛሉ። ጎሪላ ግን በመሬት ላይ ይውላልና ይተኛል። የእንስሳው ጥቅም አጥቢ እንስሳት የዱር አራዊት
13943
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%89%85%E1%88%88%E1%89%B5%20%28%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8A%AD%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%84%E1%88%8E%20%E1%89%85%E1%88%AD%E1%8C%BD%29
ስቅለት (የማይክል አንጄሎ ቅርጽ)
ስቅለት በማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በ1492 ስቅለት የተባለውን ቅርጽ ከእንጨት በመቅረጽ የእንደገና መወለድ ዘመን ሰአሊ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በስጦታ አበርክቷል። ስቅለት የተባለው ቅርጽ አሁን የሚገኘው ቅድስት ማሪያም ዴላ ሳንቶ ስፒሪቶ ከሚባለው ቤተክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በላይ ነው። ቅርጹ ብዙ ትኩረትን የሳበው ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ እርቃነ ስጋውን በመሆኑ ነው:: ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በቅድስት ማሪያም ሳንቶ ስፒሪቶ ቤተክርስቲያን (ፍሎሬንዝ) ስብሰባ ውስጥ በእንግዳነት ተጋብዞ ነበር እድሜውም አስራ ሰባት አመት ነበር። ከሎሬንዞ ደ ሚዲቺ ሞት በኋላ በዚህም የሰውነት ቅርጽን ትምህርቱን በሞቱ ሰዎች አስከሬን ላይ ልምምድ አድርጓል። ይህንንም ልምምድ ያደረገው በቤተ ክርስቲያኑ ንብረት ከነበረው ሆስፒታል ውስጥ ነበር። በአንጻሩም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅለት ከ እንጨት በመቅረጽ ለቤተ ክርስቲያኑ በስጦታ አበረከተ። ይህም ቅርጽ ዛሬ በቅድስት ማሪያም ሳንቶ ስፒሪቶ ቤተክርስቲያን ከመንበሩ በላይ ይገኛል። ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እርቃነ ስጋውን የቀርጸው ምንም ሳይጋነን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንደሚለው የሮማን ወታደሮች ልብሱን ይከፋፈሉታል በእጀ ጠባቡንም እጣ ይጣጣሉበታል ብሎ የተጻፈው እንዲፈጽም ነው። መዝሙር 22፡18 በወንጌሎቹም ሁሉ ላይ ይህ ተጽፏል። ፓውሎስ ግን በዝርዝር ጽፎታል። “ወታደሮቹ ኢየሱስን ከስቀሉ በኋላ እጀ ጠባቡ ሲቀር ልብሱን ወስደው ለእያንዳንዱ አንድ አንድ እንዲዳረስ ለአራት ተከፋፈሉት እጀ ጠባቡንም ከላይ አንድ ወጥ ሆኖ ያለ ስፌት የተሰራ ነበር። ስለዚህ ዕጣ ተጣጥለን ለሚደርሰው ይድረስ እንጂ አንቅደደው ተባባሉ። ይህም የሆነው ልብሴን ተከፋፈሉት በእጀ ጠባቤም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ የሚለው የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው። ወታደሮቹ ያደረጉትም ይህንኑ ነው። “ ይህን የስቅለት ቅርጽ ልዩ የሚያደርገው ከመስቀሉ ላይ ያለው የጌታችን የመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ክስ በ እብራይስጥ በግሪክ እና በላቲን ቋንቋ የተጻፈ ነበር። ቃሉም የሚለው ” የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር። ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲም ይህን ጽሁፍ የወሰደው ከዮሐንስ ወንጌል ምእራፍ 19 19ነው። ጲላጦስም ጽሑፍ ጽፎ በመስቀሉ ላይ አንጠለጠለው። ጽሑፉም “የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር ። የአይሁድ የካህናት አለቆች ጲላጦስን በመቃወም እርሱ “የአይሁድ ንጉስ ነኝ እንዳለ ጻፍ እንጂ “የአይሁድ ንጉስ ብለህ አትጻፍ አሉት ጲላጦስም በቃ የጻፍኩትን ጽፌአለሁ ብሎ መለሰ። ከወታደሮቹ አንዱ ኢየሱስን በጦር ወጋው ወዲያውም ደምና ዉሃ ፈሰሰ ይህን ያየው ሰው ምስክርነቱን ሰጥቶአል ምስክርነቱም እውነት ነው እውነት እንደሚናገርም ያውቃል እናንተም እንድታምኑ ይመሰክራል። ይህም የሆነው መጽሐፍ ከአጥንቴ አንድም አይሰበርም ያለው እንዲፈጸም ሌላውም መጽሐፍ የወጉትም ያዩታል ስለሚል ነው። ከቀኑ ስድስት ስዓት ያህል ነበር እስከ ዘጠኝ ሰአት ድረስም በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ የፀሓይ ብርሃን ተከልክሎአልና። የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀዶ ለሁለት ተከፈል። ኢየሱስም ድምጹን ከፍ አድርጎ “ኤሎሄ!ኤሎሄ!ላማ ሰበቅታኒ?” እያለ ጮኸ ትርጉሙም “አምላኬ አምላኬ ለምን ተውኸኝ?” ማለት ነው። ኢየሱስም በታላቅ ድምጽ ጮኸ አባት ሆይ መንፈሴን በእጅህ እሰጣለሁ አለ ይህንንም ብሎ ሞተ። በእንደገና መወለድ አርቲስት ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የተሰራው ይህ የጌታችን መድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት መሰረት ያደረገው መጽሐፍ ቅዱሱን ነው። አሁን የአለም የፍርድ ቀን ነው ። የአለም ንጉስ መከራን ይቀበላል። እኔ ከሞት እነሳለሁ ለአለም ሕዝብ ሁሉ ንስሓና የኅጢአት ስርየት በስሜ ይሰበካል። ይህን ይመልከቱ የማይክል አንጄሎ ስራዎች በከፊል
17698
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8B%9D
መንዝ
መንዝ የሚለው ስያሜ የመጣው ከግዕዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙና አመጣጡም መንዛት መርጨት ከሚለው ቃል የመጣ ሲኾን ሊቀ መልዐክቱ ቅዱስ ዑራኤል የጌታችንን ደም የረጨባት የምድር ማእከል ናት ፡፡ መንዝ ማለትም ደሙን የረጨበት ስለሆነ ነዝሃ መንዝ ተባለ ፡፡ ቅዱሱ ጽዋም እዚችው ምድር ሲገኝ ብዙ ምስጢራት ስላላት ከዚህ በላይ መናገር አልችለም ፡፡በጣምም ቅዱስ ስፍራ ነው ፡፡ መንዝ በሰሜናዊ ሸዋ የሚገኝ ክፍል ሲሆን በውስጡ ላሎ ምድርን በስተደቡብ፣ ጌራ ምድርን በስተሰሜንና ማማ ምድርን በመካከል ይዞ ይገኛል ። የመንዝ ድንበር በ3 ወንዞችና በአንድ ተራራ እንዲህ ይካለላል፦ ሞፋር ወንዝ (ደቡብ)፣ አዳባይ ወንዝና ወንጭት ወንዝ (ምዕራብ)፣ ቀጨኔ ወንዝ (በሰሜን) እንዲሁም በስተምስራቅ ከቆላው ኤፍራታ፣ ግድምና ቀወት የሚለየው የተራራ ሰንሰለት ናቸው ። ታሪክና ባህል መንዝ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ ተጠቅሶ የሚገኘው በቀዳማዊ አጼ አምደ ጽዮን ዜና መዋዕል ሲሆን በጊዜው መንዝሔል ይባል ነበር ። ቀጥሎም በአጼ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ተጠቅሶ ይገኛል ። መንዝ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ የያዘው በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጠናቀቂያ፣ በነጋሲ ክርስቶስ ነበር። የመንዝ ተወላጁ ነጋሲ የአጋንጫ ኪዳነ ምህረትን ቤተክርስቲያን በመመሰረት ሲታወቅ የፍሩክታንም ደብር በማስፋፋት ይጠቀሳል። ነጋሲ ታላቁ እያሱን ለመጠየቅ በሄደበት በትክትክ በሽታ ሲያርፍ ልጁ ሰባስቲያኖስ ሸዋን ከመንዝ ሆኖ ያስተዳድር ነበር። ኋላ ላይ የተነሱት ንጉስ አብይ፣ ምንም እንኳ እናታቸው ከላሎ ምድር የመጣች ብትሆንም መስተዳድራቸውን ከመንዝ ወደ ሐር አምባ በማዛወራቸው የመንዝ ማዕከላዊነት ደበዘዘ። የሆኖ ሆኖ መንዝ ለሚቀጥሉት ዘመናት ታዋቂ መሪወችን በማፍራትና በማስተናገድ ትታወቃለች። ለምሳሌ የነጋሲ ዘር የሆነው መርድ አዝማች አስፋ ወሰን በ18ኛው ክ.ዘመን መጨረሻ ጠላቶቹ ሲያሳድዱት በፍሩክታ ኪዳነ ምህረት እንደተጠለለ ይነገራል። የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ እናት ወይዘሮ ዘነበወርቅ፣ የነጋሲ ዘር ሲሆኑ ዋና ከተማቸውን በሰላ ድንጋይ፣ ላሎ ምድር መሥርተው ይኖሩ ነበር። እንዲሁም አቶ በዛብህ ("አባ ደቅር") የመንዝ ባላባት ሲሆኑ በዓፄ ቴዎድሮስ የአበጋዝ ሹም የነበሩና የአጠቃላይ ሸዋ አስተዳዳሪና ኋላ ላይ ከወደፊቱ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሠራዊት ጋር በአምባ ዳየር ጦርነት አድርገው የተሸነፉ ናቸው። ቆይቶም ዓፄ ምንሊክ በአምባ አፍቃራ፣ መንዝ፣ ቤተ መንግሥትና የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤት ገንብተዋል። በኋላ በጣሊያን ወረራ ወቅት ለነበረው ትግል መንዝ ማዕከላዊ ሚናን ተጫውቷል። ባህላዊ መልክዓ ምድር መንዝ እጅግ ለም የሆነ መሬት የሚገኝበት ሲሆን ጥሩ ዝናብ ሲገኝ በአመት እስከ 3 ጊዜ እህል ማጨድ ይቻላል። የአየር ጸባዩም፣ ከከፍታው አንጻር ደጋማ ሲሆን በደቡቡ ማማ ምድር የሚገኘው የአየር ንብረት ወይና ደጋማ ነው። ይህ ሆኖ እያለ የመሬቱ ተራራማ አቀማመጥ ከሞላ ጎደል በዚህ አካባቢ የሚደረግን ግብርና ከባድ ያደርገዋል። በመንዝ የሚገኙ ቤቶች በባህር ዛፍ እና ጥድ የሚታጀቡ ሲሆን አቀማመጣቸውም ተሰባጥረው ነው። በሞላሌ የሚገኘው የቅዳሜ ገበያ እስከ 2000 ሰወችን ያስተናግዳል። ከከፍታው አንጻር፣ ብዙው የመንዝ አካባቢ ብርዳማ ስለሆነ ልብስ የሚሰራው ከሪዝ () ነው። ይህም ልብስ ባና ይባላል። እንጀራም ብዙ ጊዜ ከገብስ የሚጋገር ሲሆን የመንዝ ሰወች ውርጩንና ንፋሱን ለመከላከል ቤቶቻቸውን ከእንጨትና ጭቃ ይልቅ ከድንጋይ መሰራት ያዘወትራሉ። ከዚህ እና መሰል ባህላዊ ቅርሶች አንጻር በአካባቢው ሕዝብ ዘንድ መንዝ «የአማራ ምንጭ» በመባል ይታወቃል። በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንና ደብር ስብጥር የሚገኘው በመንዝ ነው። ቅዱስ ዮሐንስ ምስራቃዊ ( የመንዝ ሃዋርያ) ለአካባቢው ህዝብ ክርስትናን እንደሰበከ ትውፊት አለ። እንደ ታሪክ ተመራማሪወች አባባል ይህ ሰው በአጼ አምደ ጽዮን ዘመን የነበረው ዮሐንስ ዘቀላት ሲሆን በአቡነ ያቆብና የደብረ ሊባኖሱ እጨጌ ፍሊጶስ ታዞ በ1322 ዓ.ም. ይተጋ የነበረ ሓዋርያ ነው። አብያተ ክርስቲያናት ፍሩክታ ኪዳነ ምህረት -- ጌራ ምድር የሚገኝ ደብር ሲሆን ሁለት ህንጻወችን ያካትታል። አንደኛው ከአጼ ዘርአ ያዕቆብ ዘመን የሚመነጭ ሲሆን ሁለተኛው ከልጅ እያሱ ዘመን ይጀምራል። አፍቀራ ኪዳነ ምህረት -- አምባ አፍቀራ ላይ የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በነጋሲ ክርስቶስ የተቋቋመ ነው። አፍቀራ ገብርኤል -- አምባ አፍቀራ ላይ የሚገኝ። አፍቀራ ሥላሴ -- በአቡነ ተክለሃይማኖት ዘመን የተቋቋመ. በምባ አፍቀራ ላይ የሚገኝ። ይልማ ገዳም -- በሰሜን ምዕራብ የመንዝ ጠረፍ የሚገኝ ሲሆን የባለ እጅ ገዳም በመባል ይታወቃል። በዚህ ገዳም፣ ወንዶችም ሆነ ሴቶች፣ የሸክላ ስራወችን ያመርታሉ ስለሆነም የባለ እጆች ገዳም ይባላል። አርበራ መድሃኔ አለም -- ከዋሻ አለት የተሰራና የተለያየዩ አጽዋማት የሚገኙበት ገዳም ጓሳ ሜዳ የጓሳ ሜዳ በመንዝ የሚገኝ፣ወደ 110 ኪሎ ሜተር ስኩየር የሚጠጋ ስፋት ያለው፣ ከኢትዮጵያም ሆነ አፍሪካ ትልቁ የአፍሮ አልፓይን ስርዓተ ህይወት ቅሪት ነው። በዚህ ሜዳ 26 ምንጮች ሲኖሩ ቦታው ሳይታረስ ለ400 አመታት የተለያዩ ብርቅ እንስሳት (ምሳሌ፡- ጭላዳ ዝንጀሮ (200 የሚጠጉ) ፣ ቀይ ቀበሮ (ከ20 እስከ 50 ብቻ የሚደርሱ) ፣ አጋዘን፣ ወዘተ...) መኖሪያ በመሆን አገልግሏል። የአካባቢው ሕዝብ የዚህን ጉዳይ መሰረት ሲያስረዱ፣ ከላይ የተጠቀሰው ጻዲቁ ዮሐንስ ምስራቃዊ በዚህ አካባቢ ሲኖር ሳለ አንዲት ሴት በውሸት አስረግዞኛል ብላ ከሰሰችው። የአካባቢውም ሕዝብ ይህን ክስ ከጻዲቁ ፊት እንድትደግም አደረጓት እርሷ ግን ክሱን መድገም ብቻ አይደለም "ከዋሸሁ ድንጋይ ያድርገኝ" ብላም ጨመረች። በዚህ መሰረት ንግግሯን ሳታቋርጥ ወደ ድንጋይ ተቀየረች። ጻዲቁም በማዘን ሜዳው ምንም እህል እንዳያበቅል ተራገመ። በዚህ መሰረት በጥሩ ጤፍ ምርቱ ይታወቅ የነበረው ጓሳ የተለያዩ አውሬዎች መኖሪያ ኾነ። በአኹኑ ወቅት በጓሳ ሜዳ 7 ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ አጥቢ እንስሳት ይገኛሉ - ይህም ከአጠቃላዩ ኢትዮጵያ ብቻ ከሚገኙት አጥቢ እንስሳት 22.6% ነው። 111 የወፍ አይነቶች በመንዝ ሲገኙ ሰባቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ ናቸው።
13975
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9B
አቡነ ሰላማ
አቡነ ሰላማ በአጼ ቴወድሮስ ዘመን የነበሩ ፓትሪያርክ ናቸው። የአቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን አጭር ታሪክ “ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጒድጓድ ተቅበዘበዙ።” ዕብ. 11፥38። በእርግጥ ዓለም ለእገሌ ይገባል ለእገሌ አይገባም የምትባል አይደለችም። ቅዱሳን መናንያን ግን በራሳቸው ፈቃደ ዓለምን አንፈልግሽም ስላሏት ዓለም አልተገባቸውም ተባሉ። እንደ ማንኛውም ሰው በዓለም መኖር ሲችሉ ዓለምን ንቀው መኖሪያቸውን በተራራና በዋሻ አደረጉ። ያላቸውን ንቀው እንደ ሌላቸው በመሆን ስለ ሰማያዊ ፍቅር መከራን ተቀበሉ። “ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ” ዕብ. 11፥37 ወዳጄ ሆይ! ለመሆኑ ቅዱሳን አባቶቻችን የሞቀ ቤታቸውን ጥለው በዱር በጫካ ከአራዊት ጋራ መኖርን መምረጣቸው እንደ ሞኝነት ይቆጠር ይሆን? ወይስ እውቀት ያነሳቸው ይመስልሃል? አይደለም። በሳይንሱ ዓለም ትምህርት ተምረው ዲፕሎም፣ ዲግሪ፣ ማስትሬት የጨረሱ ዶክትሬትም ጨብጠው ወደ ገዳም የገቡ ብዙዎች ናቸው። እነዚህ ቅዱሳን በዓለም ላይ ሳሉ ብዙ ነገር ቢኖራቸውም እንኳን የሚበልጠውን ሰማያዊ ፍቅር ፈልገው ሁሉንም ትተው ወደ ምናኔ ገቡ። “እውነት እላችኋለሁ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ስትፈርዱ በአሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።” ማቴ. 19፥28። ወዳጄ ሆይ! የቅዱሳን ገዳማውያን ገድል የሕይወታቸው ኑሮ ለሁሉም መልካም ምሳሌና አርአያ ሊሆን ይችላል። ከምንም በላይ ደግሞ እምነታችን ለማጠንከርም ይረዳናል። ምክንያቱም ጠንካራ እምነት ማምጣት የምንችለው የእምነት ጀግኖች አባቶቻችንን የሰሩትን አብነት በማድረግ ነው። አዎ! የቅዱሳንን ሕይወት ማጥናት ለእኛም ከይስሙላ ወይም ከታይታ ኑሮ ወጥተን በትክክል የተቀየረ ሕይወት እንዲኖረን ያግዘናል። ስለሆነም ቅዱሳን በየዕለቱ ሥራቸውን እንድናስታውስና ሕይወታቸው የመንፈስ ምግብ ማድረግ ይገባናል። እንግዲህ ወዳጄ የቅዱሳን ገዳማውያን በረከታቸው ለማግኘትና ከሕይወታቸው ተምረን ብርሃን የሆነውን መንገዳቸውን እንድንከተል ወደ ታሪካቸው እንሻገር። “የጻድቃን መንገድ ግን እንደ ንጋት ብርሃን ነው።” ምሳ. 4፥18 ወዳጄ ሆይ! ˝ባሕርን በጭልፋ˝ እንደሚባለው በዚህች ብጣሽ ወረቀት የሁሉንም ቅዱሳን መናንያን ታሪክ መዘርዘር ባይቻልም ከቅዱሳን ታሪክ የዚሁ ቅዱስ ጻድቅ ራሱ እንደ ሻማ እየቀለጠ ለእኛ ብርሃን የሆነ የታላቁ አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ፍቅሩን እንመልከት። አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን በሦስተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በሕዳር 26/ 245 ዓ.ም ከአባቱ ቅዱስ ምናጦስና ከእናቱ ቅድስት ማርያም ሰናይት በጢሮስ /ግሪክ/ ተወለደ። የመጀመሪያ ስሙ ፍሬምናጦስ ይባላል። አባታችን አቡነ ሰላማ የ12 ዓመት ልጅ እያለ ሜሮጵዮስ የተባለ ነጋዴ /ፈላስፋ/ ይዞት ወደ አገራችን በእግዚአብሔር ፈቃድ መጣ። ከእርሱም ጋር ኤድስዮስ የተባለም አብሮት እንደነበረ ይታወቃል። እነዚህን ሁለት ወጣቶች አስከትሎ የመጣው ሜሮጵዮስ በቀይ ባሕር አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች በጣሉለት አደጋ በዚሁ እንደ ሞተ ታሪክ ይነግረናል። ፍሬምናጦስና ኤድስዮስ ግን በወቅቱ የአክሱም ንጉሥ የነበረው ንጉሥ ታዜር ጋር አድገዋል። ንጉሡ በአእምሮ መብሰላቸውን ተመልክቶ ፍሬምናጦስ በጅሮንድ ኤድስዮስም ጋሻ ጃግሬው አድርጎ ሾማቸው። ከዚያ በኋላ ንጉሥ ታዜር ሲያርፍ ወደ ፈለጉበት እንድሄዱ ነፃ ስለተለቀቁ ኤድስዮስ ወደ አገሩ ተመልሶ ሄዷል። አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ግን በጨለማ የሚኖረውን ሕዝብ ትቼ ወደ አገሬ አልመለስም በማለት እኛን በማፍቀር እንደቀረ ታሪክ ያስረዳናል። ወዳጄ! የቅዱሳን ፍቅራቸው እውነትም ልብ ይነካል። በዚያን ጊዜ በአገራችን ኢትዮጵያ ስርዓተ ንስሐ፣ ስርዓተ ጥምቀት፣ ስርዓተ ቅዳሴ፣ ስርዓተ ቅዱስ ቁርባን የሚያከናውን ጳጳስ ስላልነበረ ይህን የተመለከቱ ነገስታት ኢዛናና ሳይዛና ጵጵስና እንዲያመጣ አባታችን አቡነ ሰላማን ወደ ግብጽ ላኩት። አባታችንም ወደ ግብጽ በመሄድ ስርዓቶቹን በመማር በቅዱስ አትናትዮስ አንብሮተ እድ ˝ኤዽስ ቆጶስ ዘአክሱም ወዘኩላ ኢትዮጵያ” ተብሎ ጵጵስና ተቀበለ። ወደ አገራችን ከተመለሰ በኋላ መጀመሪያ ነገስታት ኢዛናና ሳይዛናን አጥምቆና አቁርቦ አብርሃ ወአጽበሃ በማለት ስመ ክርስትና ሰጣቸው። በመቀጠልም በመላው አገራችን እየተዘዋወረ በማስተማር ስርዓቱን ፈጽሟል። ከዚህም የተነሳ ጨለማን አስወግዶ ብርሃንን የገለጠ ቀዳሚ የምድረ ሐበሻ ታላቅ ሐዋርያ ነው። የቀናች ሃይማኖትን በማስተማር ጨለማውን ብርሃን በማድረጉ “ብርሃን ገላጭ ሰላማ” ተብሏል። የሓምሌ ወር ስንክሳር። አባታችን አቡነ ሰላማ በኢትዮጵያና ኤርትራ በመላው ምድረ ሓበሻ በኪደተ እግሩ ተመላለሶ ወንጌል እንዳስተማረና ስፍር ቁጥር የሌላቸው ድውያንን ፈውሶ ሙታንን እንዳስነሳ ገድሉ ያስረዳናል። በተለያዩ ባዕድ አምልኮ ያመልክ የነበረ ሕዝብም በጣፋጭ ስብከቱ እግዚአብሔርን ወደ ማመን መልሶታል ። በጸሎቱ አጋንንትን ጠራርጎ ከአገራችን በማስወጣት ሰላም የሰጠን የሰላም አባት ነው። ˝ሰላማ˝ ማለት ˝ሰውና እግዚአብሔርን የሚያስታርቅ˝ ማለት ነው። ወዳጄ ሆይ! አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን በ 350 ዓ.ም ክርስትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሃይማኖት ሆኖ እንዲታወጅ አድርጓል። ˝አቡነ ̋ /አባታችን/ የሚለውን ማዕረግ ለመጀመሪያ የተሰጠው ለርሱ ነው። ጻድቁ አባታችን በዕድሜም በጸጋም ትልቅ አባት በመሆኑ ከኋላው ለመጡት ብዙዎች ቅዱሳን መምህራቸውና አባታቸው ነው። ለዚህም ነው አባታችን ቅዱስ ያሬድ “ዝንቱ ብእሲ መምህርነ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ ይከሰተ ብርሃነ” በማለት አመስግኖታል። ብርሃንን ለመግለጥ ወደ አገራችን የተላከ መምህራችን ማለቱ ነው። ወዳጄ ሆይ! በልጅነታቸው የመጡት አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን የአገራችን ፍቅር አስገድዷቸው እስከ ዕለተ ዕረፍታቸው በአገራችን የኖሩ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያቶች ውስጥ ከሰሯቸው የተለያዩ ድንቅ ሥራዎች ውስጥ በጥቂቱ እንደሚከተለው ይሆናል። - ወንጌል የሚያስተምሩ፣ የሚያጠምቁና የሚያቆርቡ ካህናትና ዲያቆናት ሾመዋል። - ለምእመናን መካሪ የንስሐ አባት እንዲኖራቸው አድርገዋል። - ከአብርሃ ወአጽብሃ ጋር በመሆን አብያተ ክርስቲያን አንጸዋል። - ቅዱሳት መጻሕፍት ከሱርስት፣ ከዕብራይስጥና ከግሪክ ወደ ግእዝ ቋንቋ እንዲተረጎሙ አድርገዋል። - የሳባውያን ፊደል አቀማመጥ በማስተካከል ከግራ ወደ ቀኝ የመጻፍንና የማንበብን ዘዴ በማስተማር ብዙ ውለታ የዋሉ ታላቅ አባት ናቸው። የኢትዮጵያ ሰዎች ኢትዮጵያ በ19ኛው ክፍለ ዘመን
35070
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%86%E1%8A%85%E1%89%B0%20%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%9D
ኆኅተ ወይም
ኆኅተ ወይም መሰረታዊ የኆኅተ አመክንዮ አይነት ሲሆን ከግቤቶቹ ሁሉ ቢያንስ አንዱ እውነት (ከፍተኛ ቮልት ከሆነ ውጤቱ ምንጊዜም እውነት ይሆናል። ውጤቱ ውሸት የሚሆነው ሁሉም ግቤቶቹ ውሸት (0ቮልት) ሲሆኑ ነው። ይህን ጠባይ በቀላሉ ለማስታወስ በሁለት መልኩ ይቻላል፦ 1) የኆኅተ-ወይም ውጤት ምንጊዜ ከግቤቶቹ ውስጥ ትልቅ ዋጋ ያለውን ግቤት ይከተላል። 2) የኆኅተ-ወይም ውጤት እውነት እሚሆነው ከሁለቱ አንዱ ግቤት ወይንም ሁለቱም እውነት ከሆኑ ነው። ኆኅተ-ወይም በለት-ተለት ንግግር ወይም የሚባለውን የአመክንዮ መሳሪያ በኤሌክትሪክ አካላት የሚተረጉም እቃ ነው። ለምሳሌ «አበበ ረጅም ነው ወይም አለሚቱ አጭር ናት» ይሄ አረፍተ ነገር አበበ ረጅም ከሆነ ወይንም አለሚቱ አጭር ከሆነች ወይንም ሁለቱም የተባሉትን ሆነው ከተገኙ አጠቃላይ ዓረፍተ ነገሩ እውነት ይሆናል ማለት ነው። ይሄን ተግባር በኤሌክትሪክ ለማስላት የሚረዳ ኆኅት ነው። በኤሌክትሮኒክ አሰራሩ ኆኅተ አመክንዮ
52570
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8A%93%20%E1%89%AA%E1%8A%AD%E1%89%B6%E1%88%AA%E1%8B%AB
ማሪያና ቪክቶሪያ
የስፔን ማሪያና ቪክቶሪያ በማድሪድ ውስጥ የተወለደችው ሴት ልጅ "5ኛ ፊሊጶስ" የስፔናዊቷ ፌሊፔ እና ኢዛቤል ፋርኔስዮ፣ በልጅነቷ ጊዜያዊ የፈረንሳይ ንግስት ነበረች። ጋር ያገባ 15ኛ ሉዊ ማሪያና በጣም ወጣት ስለነበረች ምንም ዓይነት ዘር አልነበራቸውም እና ሉዊስ ትልቅ ሴት እንዲያገባ ወደ ስፔን ተመለሰች. ፖርቱጋል ውስጥ እ.ኤ.አ. በ 1729 በፖርቹጋል እና በስፔን መካከል ድርብ ጋብቻ ነበር ማሪያና ልዑል ሆሴን አገባች ፣ የፖርቹጋሏ ባርባራ ፈርናንዶ ዳ እስፕንህን አገባች። እሷ እና ሆሴ ውስብስብ ግንኙነት ነበራቸው 4 ሴት ልጆች ወንድ ልጅ አልነበራቸውም። በዙፋኑ ላይ ዲቃላ ሊያስቀምጡ ፈለጉ የበኩር ልጇን ማሪያ ንግሥት እንድትሆን በመጠየቅ እምቢ አለች፣ ተከተሉአት እና ማሪያ የማዕረግ ስሞችን ተቀበለች። በ 1750 ከባለቤቷ ጋር ንግሥት ሆነች 1ኛ ሆሴ በ1755 የሊዝበን አደጋ ደረሰ። በ 1777 መበለት ሆነች, ሴት ልጇ እንድትነግስ በመርዳት በ 1782 ሞተች.
4280
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8C%AD%E1%8A%94
ቀጭኔ
= ቀጭኔ = ጉንደ እንስሳ ( = አምደስጌ ( = አጥቢ ( = ሙሉ ጣት ሸሆኔ = የቀጭኔ አስተኔ = ቀጭኔ ቀጭኔ በአፍሪካ የሚኖር ባለሙሉ ጣት ሸሆኔ ጡት አጥቢ አራዊት ሲሆን በምድር ከሚገኙ እንሰሳት በርዝማኔ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዞ ይገኛል። ወንዱ ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር ርዝማኔና 1,360 ኪሎግራም ክብደት ያስመዘግባል። እስካሁን በሪኮርድ የተያዘው የ 5.87ሜና የ2000ኪ.ግ ቀጭኔ ነው። ሴቶቹ በጥቁቱ አነስ ብለው ይታያሉ። ፈጣንና ባለ ግርማ እነዚህን ፍጥረታት በአራዊት ማቆያ ቦታዎች አንገታቸውን ከታጠሩበት አጥር በላይ ወጣ አድርገው የተመለከተ ሰው በአፍሪካ ቁጥቋጦዎች ነፃ ሆነው ሲሮጡ ያላቸውን ውበትና ግርማ መገመት ያስቸግራል። የቀጭኔ እንቅስቃሴ ትልቅ ግርማ ያለውና እንደ ውኃ ሙላት የሚፈስ ነው። በገላጣው የግጦሽ መስክ ላይ በሚጋልቡበት ጊዜ ቁመናቸው ትንሽ እንቅፋት ቢነካቸው ወድቀው የሚሰባበሩ ያስመስላቸዋል። ይሁን እንጂ እስከ 1, 300 ኪሎ ግራም የሚደርስ ክብደት ያላቸው ወንድ ቀጭኔዎች ቀልጣፋና ምንም የማያደናቅፋቸው ሯጭ ከመሆናቸውም በላይ በሰዓት እስከ 60 ኪሎ ሜትር ሊሮጡ ይችላሉ። ይህች አስደናቂ ፍጡር የምትገኘው በአፍሪካ ብቻ ነው። እርጋታዋና ሰላማዊ ተፈጥሮዋ ዓይን ይስባል። የቀጭኔ ፊት በዓይነቱ ልዩ የሆነና ቆንጆ ሊባል የሚችል ሲሆን ረዥምና ጠባብ ጆሮዎች፣ ሁለት ትናንሽ ቀንዶች እንዲሁም ጠቆር ያለ ለስላሳ ጠጉር አላት። ዓይኖቿ በጣም ትላልቅና ጥቁር ሲሆኑ ረዣዥም በሆኑ ቅንድቦች ይጠበቃሉ። ቀጭኔ ያን በመሰለ ከፍታ ላይ ሆና ሩቅ ስትመለከት ፊቷ ላይ የየዋህነት ገጽታ ይታይባታል። በጥንት ዘመናት ቀጭኔ ባላት አስደሳች ቁመና እንዲሁም ጨዋ፣ ዓይነ አፋርና ሰላማዊ ባሕርይ ያላት በመሆኑ በጣም ተወዳጅና ትልቅ ግምት የሚሰጣት ነበረች። በብሔራት መካከል ሰላምና በጎ ፈቃድ መኖሩን ለማመልከት የቀጭኔ ግልገሎች ለነገሥታትና ለገዥዎች በገጸ በረከትነት ይሰጡ ነበር። ጥንታዊ በሆኑት የአፍሪካ አለቶች ላይ ቀለማቸው የደበዘዘ የቀጭኔ ሥዕሎች እስከ ዛሬ ይታያል። ቁመተ ረዥም ከእንስሳት ሁሉ ቀጭኔን በቁመት የሚወዳደር የለም። ሙሉ ዕድሜ ላይ የደረሱ ወንድ ቀጭኔዎች ከእግራቸው ኮቴ አንስቶ እስከ ቀንዳቸው ድረስ ከ5.5 ሜትር የሚበልጥ ርዝመት አላቸው። በግብፃውያን ጥንታዊ ሥዕላዊ የአጻጻፍ ዘዴ ቀጭኔ በረዥም ቁመቷና አርቆ በመመልከት ችሎታዋ ምክንያት “መተንበይ” የሚለውን ግሥ ትወክል ነበር። ቀጭኔ በአፍሪካ መስኮች በሚሰማሩት የሜዳ አህዮች፣ ሰጎኖች፣ አጋዘኖችና ሌሎች እንስሳት መካከል ስትቆም እንደ ማማ ሆና ትታያለች። ቁመቷና አርቆ የማየት ችሎታዋ ማንኛውንም አደጋ ገና ከሩቅ ለማወቅ ያስችላታል። ስለዚህ የቀጭኔ መኖር ለሌሎች እንስሳት የመረጋጋት ስሜት እንደሚፈጥር ጥርጥር የለውም። አስደናቂ የሆነ አፈጣጠር ቀጭኔ ከዝሆን በስተቀር ማንኛውም ሌላ እንስሳ ሊደርስ በማይችልበት ከፍታ ላይ የሚገኙ ረዣዥም ቀንበጠቦችን ለመብላት የሚያስችል አስደናቂ አፈጣጠር አላት። ልዩ የሆነ የመቆንጠጥ ችሎታ ያለው የላይኛው ከንፈሯና እንደተፈገለው የሚተጣጠፍ ችሎታ ያለው ምላሷ ሹል በሆኑ እሾሆች የታጠሩ ቅጠሎችን ለመቀንጠብ ያስችሏታል። ቀጭኔዎች በቀን እስከ 34 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕፅዋት መመገብ ይችላሉ። የተለያዩ ዕፅዋትን የሚበሉ ቢሆኑም ይበልጥ የሚመርጡት በአፍሪካ ሜዳዎች የሚገኙትን እሾሃማ ግራሮች ነው። አንድ ወንድ ቀጭኔ ምግብ ለመፈለግ ምላሱን እስከ 42 ሳንቲ ሜትር መዘርጋት ይችላል። የቀጭኔ አንገት በጣም አስደናቂ የሆነ የመተጣጠፍ ችሎታ አለው። ይህም ላይኛዎቹን የዛፍ ቅርንጫፎች ለመቀንጠብ በምታደርገው እንቅስቃሴ ረዥሙን ራሷን እንደ ልቧ ለማዘንበልና ለማዟዟር ያስችላታል። ለቀጭኔ ወደ ላይ መንጠራራት በጣም ቀላል ነገር ሲሆን ተጎንብሶ ውኃ መጠጣት ግን ይከብዳታል። ወደ ውኃ ጉድጓድ በምትቀርብበት ጊዜ የፊት እግሮቿን ቀስ በቀስ ከፍታ ካራራቀቻቸው በኋላ ወደ ውኃው ለመድረስ እንድትችል ሁለት ጉልበቶቿን አጠፍ ታደርጋለች። ቀጭኔዋ እንዲህ ባለው አመቺ ባልሆነ ሁኔታ እያለች ረዥም አንገቷን እስከ መጨረሻ ትዘረጋለች። ደግነቱ ግን ከምትመገባቸው ቅጠላ ቅጠሎች በቂ እርጥበት ስለምታገኝ ቶሎ ቶሎ መጠጣት አያስፈልጋትም። የቀጭኔ አንገትና ትከሻ የቅጠል ቅርፅ ባላቸውና ቀጫጭን በሆኑ ነጭ መስመሮች ያጌጠ ነው። ቀለማቸው የተለያየ ሲሆን ከወርቃማ ዳለቻ አንስቶ እስከ ቡናማ እንዲያውም ጠቆር እስካለ ቀለም ይደርሳል። የቀጭኔ ዕድሜ እየገፋ በሄደ መጠን ቀለሟም እየጠቆረ ይሄዳል። የቤተሰብ ሕይወት ቀጭኔዎች ከ2 እስከ 50 የሚደርሱ አባላት ባሉት መንጋዎች ተደራጅተው አንድ ላይ የሚኖሩ ማኅበራዊ ፍጥረታት ናቸው። አንዲት ነፍሰ ጡር ቀጭኔ ልጅዋን ከ420 እስከ 468 ለሚደርሱ እርግዝና ቀናት ከተሸከመች በኋላ ሁለት ሜትር ቁመት ያለው ግልገል ትወልዳለች። ግልገሏ በምትወለድበት ጊዜ ራስዋን ታስቀድምና ከሁለት ሜትር ከፍታ ላይ ወደ መሬት ትወረወራለች። ይሁን እንጂ በ15 ደቂቃ ውስጥ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስባት እየተውተረተረች ትነሳና ጡት ለመጥባት ዝግጁ ትሆናለች። ከሁለት ወይም ከሦስት ሳምንት በኋላ በደመ ነፍስ ተመርታ የግራር ቀንበጦችን መለቃቀም ስለምትጀምር ብዙም ሳትቆይ ረዥም እርምጃ ያላትን እናትዋን ተከትላ ለመሄድ የሚያስችል ጉልበት ታገኛለች። አንዲት የቀጭኔ ግልገል በጣም ውብ መልክ ሲኖራት የወላጆችዋ አነስተኛ ግልባጭ ነች። ቁመቷ ከቀጭኔ ርዝመት ጋር ሲወዳደር አጭር ብትሆንም ከብዙ ሰዎች ቁመት ግን ትበልጣለች። በእናቷ ጥንቃቄ የተሞላበት ጥበቃ ተማምና አላንዳች መሸበር አካባቢዋን የምትማትረው ግልገል ላያት ሁሉ ልዩ መስህብ አላት። ግልገል ቀጭኔዎች በተወለዱበት ወራት በግልገል መዋያ ተሰባስበው ሙሉውን ቀን ዕረፍት በማድረግ፣ በመጫወትና በአካባቢያቸው የሚሆነውን ነገር በመመልከት ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ። የቀጭኔ ግልገል ለማመን በሚያዳግት ፍጥነት ያድ⁠ጋል። በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ አንድ ሜትር የሚያክል ቁመት ሲጨምር በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ደግሞ በእጥፍ ያድጋል። በአንድ ሳምንት ብቻ 23 ሳንቲ ሜትር ያህል ሊያድግ ይችላል! እናትዬው ለልጅዋ ከፍተኛ ጥበቃ የምታደርግ ሲሆን ልጅዋ የተወሰነ ርቀት እንድትዘዋወር ብትፈቅድላትም ሩቅ የማየት ችሎታ ስላላት በዓይኗ ትከታተላታለች። ቀጭኔ ግዙፍ አካል፣ ከፍተኛ ፍጥነት፣ ቅልጥፍናና የማየት ችሎታ ስላላት ከአንበሳ በቀር የሚያጠቃት ጠላት የለም። ቢሆንም ይህችን የምታምር ፍጥረት የሰውን ያህል በብዛት አድኖ የገደለ የለም። ቀጭኔ በሚያምር ቆዳዋ፣ በሚጣፍጥ ሥጋዋና አንዳንዶች ምትሐታዊ ኃይል አለው በሚሉት ረዥምና ጥቁር ጭራዋ ምክንያት እጅግ ተፈላጊ ስለሆነች በአሁኑ ጊዜ የዚህች ሰላማዊ ፍጡር የወደፊት ሕልውና ስጋት ላይ ወድቋል። በአንድ ወቅት በብዙ የአፍሪካ አካባቢዎች እንደ ልብ ትታይ የነበረችው ቀጭኔ በአሁኑ ጊዜ የምትገኘው በቂ ጥበቃ በሚደረግላት ፓርኮች ብቻ ሆኗል። [የግርጌ ማስታወሻ] በአፍሪካ ገላጣ ምድር ላይ በሰፊው ተሰራጭተው የሚታዩት ትናንሽ ዓለታማ ኮረብቶች ኮፕጀስ'' ይባላሉ። እግረ ረዥሟ ተአምራዊ ፍጡር የቀጭኔ አካላዊ ቅርጽና ግዝፈት ችግሮች ማስከተሉ አይቀርም ብሎ የሚያስብ ይኖር ይሆናል። በጣም ትልቅ ቁመትና ረዥም አንገት ስላላት የተስተካከለ የደም ዝውውር እንዲኖራትና ወደ ሁሉም የአካሏ ክፍሎች ደም እንዲደርስ ማድረግ የማይቻል ነገር ሊመስል ይችላል። ለምሳሌ ያህል ቀጭኔ አንገቷን ወደ መሬት ስታጎነብስ በስበት ኃይል ምክንያት ብዙ ደም ወደ ጭንቅላቷ ፈስሶ አንጎሏን ማጥለቅለቅ ነበረበት። ራሷን ቀና በምታደርግበት ጊዜ ደግሞ ደሟ በከፍተኛ ፍጥነት ወደ ልቧ ተመልሶ ራሷን እስከ መሳት ሊያደርሳት ይገባ ነበር። ይሁን እንጂ ይህ ነገር አይደርስም። ለምን? የቀጭኔ የደም ዝውውር ሥርዓት በዓይነቱ ልዩ ለሆነው ለዚህች እንስሳ ቅርጽና መጠን እንዲያገለግል ሆኖ በታላቅ ጥበብ የተሠራ ነው። ልቧ ራሱ በጣም ትልቅ ሲሆን ደሙን ሦስት ሜትር ተኩል ገደማ ርቆ እስከሚገኘው እስከ አንጎላ ለመግፋት የሚያስችል አቅም አለው። በደቂቃ እስከ 170 ጊዜ የሚመታውና 7 ሳንቲ ሜትር ያህል ውፍረት ባለው ጡንቻ የተገነባው የቀጭኔ ልብ ከሰው የደም ግፊት በሦስት እጥፍ የሚበልጥ ግፊት ያመነጫል። ወደ አንጎል የሚሄደውን ደም የሚሸከመው ካሮቲድ የተባለው የደም ቧንቧና ከአንጎል ወደ ልብ የሚመለሰውን ደም የሚሸከመው ጀጉላር የተባለው የደም ቧንቧ እንዲህ ያለውን ከፍተኛ ግፊት መቋቋም የሚያስችል መጠን ሊኖራቸው ይገባል። በእርግጥም እነዚህ የደም ቧንቧዎች ከ2.5 ሳንቲ ሜትር በላይ ስፋት ያላቸው ከመሆኑም በላይ ጠንካራና የመለጠጥ ችሎታ ባላቸው ሕዋሳት የተገነቡ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥንካሬና የመለመጥ ችሎታ አላቸው። ቀጭኔ ከጭንቅላቷ ጎንበስ በምትልበት ጊዜ ወደ አንጎሏ የሚሄደውን የደም ፍሰት የሚቆጣጠሩ ልዩ መቆጣጠሪያዎች አሏት። አንጎልና አንገት በሚገናኙበት ቦታ ላይ ትልቁ ካሮቲድ የደም ቧንቧ ሬቴ ሚራቢሌ ተብሎ ከሚጠራ አስደናቂ የሆነ መረብ መሰል አካል ይገናኛል። በከፍተኛ ኃይል ተገፍትሮ የመጣው ደም እዚህ ጋር ሲደርስ በጣም በርካታ ወደሆኑ ትናንሽ የደም ሥሮች እንዲገባ ስለሚደረግ የደሙ ግፊት ተስተካክሎ በአንጎል ላይ ጉዳት የማያስከትል ይሆናል። ቀጭኔዋ ራስዋን ጎንበስ በምታደርግበት ጊዜ ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው መረብ ይለጠጣል፤ ራሷን ቀና በምታደርግበት ጊዜ ደግሞ ይኮማተራል። ይህም የስበት ኃይል የሚያሳድረው ተጽዕኖ ሚዛኑን የጠበቀ እንዲሆን ማድረግና የደም ግፊቷ በእጅጉ ቀንሶ ራሷን የምትስትበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ለመከላከል ይረዳታል። የሳይንስ ሊቃውንት በጣም አስደናቂ ርዝመት ያለው የቀጭኔ አንገት ያሉት አከርካሪዎች ቁጥር ከአይጥ ወይም ከብዙዎቹ አጥቢ እንስሳ ጋር እኩል መሆኑን ሲያውቁ በጣም ተደንቀዋል! ይሁን እንጂ የቀጭኔ አከርካሪዎች በጣም ረዣዥሞችና እርስ በርሳቸው ልዩ በሆነ ሁኔታ የተሰካኩ በመሆናቸው እንደ ልብ ሊተጣጠፉ ይችላሉ። ቀጭኔ አንገቷን መጠምዘዝና ማጠፍ ስለምትችል ሁሉንም የአካሏን ክፍሎች ለመላስም ሆነ ረዣዥም የዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ለመድረስ ትችላለች። የዱር አራዊት አጥቢ እንስሳት
47195
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5%20%E1%88%A0%E1%88%9D%E1%88%AB
ክርስቶስ ሠምራ
እናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ከሷ በፊትም ሆነ በኋላ ካሉት ቅዱሳን ጌታችን እየሱስ ክርስቶስን ያልጠየቁትን ዐይነት ምልጃ የለመነች ቅድስት ናት ማለትም ሰይጣን ይቅር እንዲባል የጠየቀች ልዩ ቅድስት ናት። በየወሩ የሚነበብ ገድሏን እዚህ ላይ በመጫን ይጠቀሙ ገድለ ክርስቶስ ሰምራ አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነንና ፀንተን ንጉሠ ሰማይ ወምድር እየሱስ ክርስቶስ በአማላጅነቷ ይቅርታን የምታሰጥ ለመሆኗ ቃል ኪዳን የገባላትን የክርስቶስ ሠምራን ገድል እንጽፋለን። የእናታችን የክርስቶስ ሠምራ የትውልድ ሀገሯ ሸዋ ቡልጋ ስሙ ቅዱስ ጌየ የተባለ ቦታ ልዩ ስሙ ጥጥ ምድር አከባቢ ነው። የአባቷ ስም ደረሳኒ የእናቷ ስም ዕሌኒ ይባላል፡፡ እኒህም ቅዱሳን ሰዎች ደጋጎች እግዚአብሔርን የሚፈሩ በሃይማኖት የጸኑ በበጎም ምግባር የከበሩ ነበሩ፡፡ ይህችንም ከእግዚአብሔር የተመረጠችና የተመሰገነች ልጅ ከወለዱ በኋላ በክብርና በስርዓት አሳድገው የእግዚአብሔርን ሕግጋትና ትእዛዝ እያስጠኑ ብሉይ ከሐዲስ አስተማሯት፡፡ ዘመኑም ዓፄ ገብረ መስቀል ላሊበላ ከ1181 እስከ 1221ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን በዓለም ደረጃ ታዋቂ የሆኑቱን የአለት ውቅር የሆኑትን የላሊበላ አብያተ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻወች በመገንባት ይታወቃሉ ። ላሊበላ በትክክለኛ አጻጻፍ ላይለ-በላይ ሲሆን ቃሉ በጥንቱ አገውኛ «ንቦች ሳይቀር ንጉስነቱን እውቅና ሰጡ» ማለት ነው። ከዚያም የመኳንንት የመሳፍንት ልጅ ናትና ለኢየሱስ ሞዓ ልጅ ሠምረ ጊዮርጊስ ለሚባል ሰው አጋቧት፤ እሷም ዐስር ወንዶች ሁለት ሴቶች ልጆች ወለደች እኒያንም ልጆቿን በክብር በስርዓት አሳድጋ አስተማረቻቸው፡፡ በዘመኑ ዐጼ ገብረ መስቀል የሚባል ደግ ንጉሥ ነበረና ደግነቷን ዐይቶ ዝናዋን ሰምቶ አትርሽኝ ብሎ ፪፻፸፪ አገልጋይ ላከላት እርሷም ይህማ ከንቱ ውዳሴ ሊሆንብኝ አይደለምን መጽሐፍ ቢሆን ይነበብበት ይጸለይበት ገንዘብ ቢሆን ይመጸወት ነበር ብላ ወደ እግዚአብሔር አመለከተች፡፡ በዚችም ሰዓት ፊቱ እንደ ጸሐይ እያበራ ቅዱስ ሚካኤል መጥቶ የተወደድሽ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ እንዴት ነሽ? እግዚአብሔር በቸርነቱ የሰጠሸን ምግብ አንቺ ተመገቢ ብሎ ቅዱሳት በሚሆኑ እጆቹ ሰጣት እሷም ተቀብላ ፈጣሪዋን አመስግና ተመግባለች፡፡ ከተመገበችም በኋላ መንፈስ ቅዱስ በሰውነቷ መላባት አደረባት ከዚህ የተነሳ ብዙ ዘመን እህል ሳትበላ ውሀ ሳትጠጣ ቆየች፡፡ ከዚህም በኋላ ያ መልአከ እግዚአብሔር ከእንግድህ የእግዚአብሔር በረከት ረድኤት ካንቺ ጋር ይሁን በስሜ ቤተ ክርስቲያን ስሪ ዐጸድ ትከይ ብሎ ሰላምታ ሰጥቷት ዐረገ፡፡ ያ ደገኛ ንጉሥ የሰጣትን አገልጋዮች አስጠርታ ቤተ ክርስቲያን ሥሩ ዐጸድ ትከሉ አለቻቸው እነሱም ዐጸድ ተከሉ ቤተ ክርስቲያን ሠሩ፤ ሥራውም ከተፈጸመ በኋላ ታቦተ ሚካኤልን አስገባች ለሷም በሰው ልጅ ያልታነጸ በመቁረጹ ያልተቀረጸ ኅብሩ የማይታወቅ መንበር አምጥቶ አንቺ አስቀድሽበት ብሎ ሰጣት እሷም ተቀብላ ፈጣሪዋን እያመሰገነች ስትኖር ከዕለታት አንድ ቀን ያ ደግ ንጉሥ ከሰጣት አገልጋዮች አንዲቷ መንፈስ ርኩስ የተዋሐዳት አገልጋይ ነበረችና ከክፋቷ እንድትመለስ ብትመክራት ክፉ አትናገሪ ብትላት አልመለስም ብላ አስቀየመቻት ብታዝንባት ሞተች፡፡ እሷም ይህማ በኔ ምክንያት ስትሞት ነፍሰ ገዳይ መሆኔ አይደለምን ፈጣሪዬ የቸርነትህን ስራ ሥራልኝ ብላ ብታዝን ብታለቅስ ያች ሙታ የነበረች አገልጋይ ተነሣችላት ቤተሰቦቿም መጥተው አገልጋሽ በእግዚአብሔር ኃይልና በአንቺ ጸሎት ተነሣች አሏት፡፡ እናታችን ክርስቶስ ሠምራም ሄዳ ያችን አገልጋይ ከሞትሽ በኋላ ማን አስነሳሽ? ብትላት አምላከ ክርስቶስ ሠምራ /የአንቺ አምላክ/ አስነሣኝ አለቻት፡፡ ከዚህም በኋላ እናታችን ክርስቶስ ሠምራ በዓለመ ስጋ ሳለሁ ሙት ያስነሣልኝ ከሰው ተለይቼ ከሀገር ወጥቼ ብለምነው እንዴት በሰማኝ ብላ ልብሰ ምንኩስናዋን ቆቧን /አስኬማዋን/ አዘጋጀች፡፡ ቤተሰቦቿም ይህ ሁሉ የምናኔ ልብስ የማነው? አሏት፣ እሷም ኃይማኖት ያስተማሩኝ አባቴ ልብስ አልቆባቸዋል ሲሉ ሰምቼ ነው አለቻቸው እነሱም መልካም ነው ብለው ተቀምጠው ሳለ ከዕለታት አንድ ቀን ልብሰ ምንኩስናዋን አስይዛ ወደ ቤተ እግዚአብሔር ሔደች ቤተሰቦቿም ከቤተ ክርስቲያን ልትቆይ መስሏቸው ወደ ዕለት ተግባራቸው ተሰማሩ ያች ሙታ የተነሳች አገልጋይ ሕጻኑን አዝላ ተከተለቻት መንገዷንም ፈጥና ስትሔድ በመንገዷ ላይ ብዙ ነዳያኖች አገኘች የያዘችውን ገንዘብ የለበሰችውን ልብስ ሁሉ ለነዚያ ድሆች ሰጥታ ልብሰ ምንኩስናዋን ለብሳ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ገብታ ሰውነቷ እስኪደክም ትሰግድና ትጸልይ ጀመረች፡፡ ከዚህ በኋላ የገዳሙ መነኮሳት ከሩቅ መምጣቷን ዐውቀው መንፈሳዊ ሰላምታ ከሰጧት በኋላ ወደ በአታቸው አስገቧት። ያን አብራ ይዛው የተሰደደችው ሕጻን ረኀብ ስለተሰማው ከገዳሙ ውጭ ሆኖ ያለቅስ ነበር ከእናቱ ከመለየቱም በላይ ጊዜው ጨልሞ ነበር። በዚያን ጊዜ አንዲት መበለት ሕጻኑን ለማንሣት ስትቃጣ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ነጥቆ ወደ ገነት አገባው ተመልሶ ወደ እርሷ መጥቶ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ሆይ እንዴት ነሽ ልጅሽ ከደጅ ወድቆ የቀረ አይምሰልሽ ከገነት ተቀምጦ ከሕጻናት ጋር ዳግማዊ ቂርቆስ ተብሎ የሕጻናት አለቃ ሆኖ ተቀምጦልሻል አላት፡፡ ይህን ተናግሮ በኮከብ ተመስሎ ወደ ቤጌምድር ወሰዳት እሷም ከባሕር ገብታ እንደተተከለ ምሰሶ ሁና ሰውነቷ ተበሳስቶ ዓሣ መመላለሻ እስኪያደርጋት ድረስ ዓሥራ ሁለት ዓመት በባሕሩ ውስጥ ቆመች፡፡ ከዚህም በኋላ ጌታ ወደ እርሷ መጥቶ ቃል ኪዳን ሰጣት የቃል ኪዳኑም መጀመሪያ በቤተ ክርስቲያን ሙሉ ስንዴ ምርት አሳያት ባሳያትም ጊዜ አቤቱ ጌታዬ ምን አደርገዋለሁ አለችው ጌታም መለሰላት ተመልከች ልትበይው አይምሰልሽ አንዲት የስንዴ ፍሬ ከምድር ወድቃ ብዙ ፍሬ ሁና እንደምትነሳ አንቺም መንግስተ ሰማያት ብዙ ነፍሳትን ይዘሽ ለመግባትሽ ምሳሌ ነው አላት፡፡ እናታችን ክርስቶስ ሠምራም መለሰችለት በምን ሥራየ ነው ይህን ቃልኪዳን የሰጠኸኝ አለችው፡፡ ከዚህ ዓለም ንብረትሽን ንቀሽ ልጆችሽን እናት አባትሽን ጥለሽ ስለ ወጣሽ ነው ቃል ኪዳን የሰጠሁሽ አላት ይህንንም ብሏት ከሷ ተሰወረ፡፡ እናታችን ክርስቶስ ሠምራም ብቻዋን እንደልማዷ እስከ ሦስት ቀን ድረስ በባህር ውስጥ ቆማ ስለ ዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እያዘነች እያለቀሰች ቀረች፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታ ቅዱስ ሚካኤልን፣ ቅዱስ ገብርኤልን፣ቅዱስ ሩፋኤልን፣ እናቱ ማርያምን አስከትሎ ወደ ክርስቶስ ሠምራ መጣ እንዲህም አላት ቀድሞ ቅዱስ ሚካኤልን ባልደረባ ሰጥቸሽ ነበር ዛሬም እኒህ ተጨምረው ረዳት ይሁኑሽ ብሎ ሰጣት፡፡ እናቴ ማርያምም ጠላትን ድል ትነሽው ዘንድ እናት ትሁንሽ እኔን እንዳቀፈችኝ ትቀፍሽ፣ እንዳዘለችኝ ትዘልሽ ብሎ አዘዘላት፣ እመቤታችንም ልጄ ወዳጄ ሆይ ክርስቶስ ሠምራ በአንተና በቅዱስ ሚካኤል ላይ ፍቅሯ የጸና ነው ፤ ብላ ስትናገር ክርስቶስ ሠምራ በፊቷ ከምድር ላይ ወደቀች እግዝእትነ ማርያምም እንዴት ነሽ የልጄ ወዳጅ የነፍስ ሁሉ አማላጅ ብላ በእጇ አነሣቻት ባፏ ሳመቻት በደረቷ አቀፈቻት በጫንቃዋ አዘለቻት ከዚህም በኋላ እንዲህ አለቻት ልጄ ወዳጄ ያዘዘልሽን ፈጸምኩልሽ ከእንግድህ ወድህ እግዚአብሔር አይለይሽ ብላት ዐረገች፡፡ በዚያን ጊዜ ዓለሙ ሁሉ ድርቅ ችግር ረሀብ ሆኖ ሦስት ዓመት ሕዝቡ በየመንገዱ ወድቆ አሞራ ሲጫወትበት አይታ አዘነች አቤቱ ጌታየ ይህን ዓለም ለምን ፈጠርኸው እንዲህ ከንቱ አላፊ ጠፊ ከሆነ ቢቀር ይሻል ነበር /ክቡር ዳዊት ሰው ዕጸ ከንቱ ይመስላል/እንዳለ፡፡ ዕፀ ከንቱ ዕለቱን በቅላ ዕለቱን አብባ ዕለቱን አፍርታ ደርቃ ወድቃ ታድራለች የሰውም ኑሮ ይህን ይመስላል ብላ አለቀሰች፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ አዳም ከነልጆቹ ከሚሠራው ኃጢአት እኔ በዕለተ ዐርብ ከተቀበልኩት ፲፫ቱ ሕማማተ መስቀል ይህንን በልብሽ ብትመዝኝው ወደ ማንኛው ያደላ ይመስልሻል ቢላት መልስ ለመስጠት ተሳናት፡፡ ከዚህም በኋላ ክርስቶስ ሠምራ አቤቱ ፈጣሪየ እኔን ባሪያህን ከክፉ ነገር ሁሉ ሠውረኸኛልና ዲያብሎስን ትምረው ዘንድ እለምንሃለሁ አለችው ይኸውም ወድጀው አይደለም ስለ አዳምና ስለ ልጆቹ በጠቅላላውም ስለ ሰብአ ዓለም ሥጋቸው ሥጋየ ስለሆነ እንዳያስታቸው ክፉ ስራ እንዳያሰራቸው ብየ ነው ማርልኝ ማለቴ አለችው፡፡ ያን ጊዜ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፊቱን ፈገግ አድርጎ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ ዕፁብ ድንቅ ልመና ለመንሽኝ ሌሎች በኋላሽም የነበሩ በፊትሽም የሚመጡ ያልለመኑትን ልመና ለመንሽኝ ብሎ ቅዱስ ሚካኤልን ጠርቶ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ዲያብሎስን ማርልኝ ብላ ለመነችኝ እሺ ካላት ታምጣው ይዘኻት ሂድ አለው፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም እሺ ብሎ እጅ ነስቶ ሰይፈ ቁጣውን መዞ ነይ እንሂድ አላት እርሷም ከቅዱስ ሚካኤል ፊት ፊት እየሄደች ከሲኦል አፋፍ በደረሱ ጊዜ ዲያቢሎስ በተኮነኑ ነፍሳት ላይ ተቀምጦ አየችው ቅዱስ ሚካኤልም በይ ጥሪው እሺ ብሎ ምሕረት ከወደደ አላት እሷም በጠራችው ጊዜ ሳጥናኤል ብሎ የጠራኝ ማን ነው? በዚህ በሠራዊት ማህል ነግሼ ከተቀመጥኩበት አለ፡፡ እናታችን ክርስቶስ ሠምራም እኔ ነኝ አለችው ወደ እኔ ለምን መጣሽ አላት እሷም ከፈጣሪህ ጋር አስታርቅህ ብየ አለችው እሱም አንቺን ከቤትሽ ከንብረትሽ ሳለሽ አስትሻለሁ ብየ ብመጣ ያጣሁሽ ሰው እኔን ልታስታርቂኝ መጣሽ? ግን ይህን ያደረገ ያ የቀድሞው ጠላቴ ሚካኤል ነው ሲጻረረኝ የሚኖር ከክብሬም ያወረደኝ እሱ ነው እንጂ አንቺ ምን ጉልበት አለሽ ብሎ አፈፍ ብሎ በግራ እጁ ቀኝ እጇን ይዞ ወደ ሲኦል ወርውሮ ጣላት ያን ጊዜ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል በሰይፍ ቢመታው ሲኦል ተከፈተች ብርሃን ለበሰች ዲያብሎስም ከነሠራዊቱ ጮኸ ድልቅልቅ ሆነ ሲኦልም ከተከፈተች በኋላ ሰው በሰው ላይ ሆኖ ተጨናንቀው እንደ ውሻ ሲናከሱ አየች፡፡ ብዙ ነፍሳት እንደ ንብ መጥተው ሰፈሩባት እኒያን ነፍሳት ብትቆጥራቸው ፲ሺ /ዐሥር ሺህ/ ነፍሳት ሆኑ ቅዱስ ሚካኤልም እሷም እኒያን ነፍሳት ይዘው ወደ ፈጣሪያቸው በደረሱ ጊዜ እኒያ ነፍሳት የናቱን ጡት እየጠባ እንደሚዘል እንቦሳ ዘለሉ፡፡ ከዚህ በኋላ ሲኦል ብቻዋን ቀረች ዕርቃኗን ሆነች ዲያብሎስም ቅዱስ ሚካኤል አሸነፈኝ ብርቱ ጸብም ተጣላኝ ምርኮየንም ነጠቀኝ ብሎ ጮኸ አለቀሰ፡፡ እናታችንም ክርስቶስ ሠምራና ቅዱስ ሚካኤል የነፍሳት ምርኮአቸውን ይዘው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት በቀረቡ ጊዜ ከፈጣሪያቸው ዘንድ ሰገዱ፡፡ ጌታም ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ ዲያብሎስን ድል አደረግሽው ጥቂት ምርኮም አገኘሽን አላት እሷም መለሰችለት /መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር በላዕለ ቅዱሳኒሁ/ እንዳለ ክቡር ዳዊት አቤቱ ጌታየ በአንተ ቸርነት በምሕረትህ ብዛት ደካማውን ብርቱ ብርቱውን ደካማ የምታደርገው አምላክ በኔ በባሪያህ ላይ አድረህ የቸርነትህን ሥራ ሠራህ አዎን አገኘሁ አለችው፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ሚካኤልን እኒህን ነፍሳት ዓለም ሳይፈጠር ወደ አዘጋጀሁላት ወደ ወዳጄ ወደ ክርስቶስ ሠምራ ማደሪያ ውሰዳቸው ከሷ ጋር ደስ እያላቸው ይኖሩ ዘንድ አለው፡፡ እሷም መለሰችለት አቤቱ የኔ ጌታ ወዴት ነው አለችው እሱም ከእናቴ ከወለደችኝ ከማርያም በስተ ቀኝ ነው መቀመጫሽ አላት፡፡ ከእንግህም ስምሽ በትረ ማርያም ይሁን አላት፡፡ ዳግመኛም ይህንም ካላት በኋላ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ በየቀኑ ሦስት ሦስት እልፍ ነፍሳተ ኃጥአንን ከሲኦል እንድታወጪ ሥልጣን /ዓሥራት/ ሰጥቸሻለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ገባላት፡፡ አቤቱ ጌታየ ምሕረትህ የበዛ ፍርድህ የቀና ነው እያለች አመሠገነች፡፡ከዚህ በኋላ ነይ እግዚአብሔር ወደ አዘዘን እንሂድ አላት ተከትላው ስትሔድ የማር፣ የወይን፣ የዘይት አፍላጋት የሚያጠጡት አትክልቶች አየች ይህች ቦታ ለማን ትሆናለች ብላ ቅዱስ ሚካኤልን ጠየቀችው እርሱም መልሶ ምን ታስቢ ነበር አላት እርሷም ይህች ቦታ ለማን ተሆናለች እያልኩ አስባለሁ አለችው፡፡ እርሱም ለአንቺ ቢሆን ትወጃለሽን? አላት ፡፡ ምነው ዝቅ ታደርገኛለህ? ጌታየ ከእናቴ ከማርያም ጋር ነው መቀመጫሽ ብሎኝ የለምንምን? አለችው፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ልብሽን ለምን ታኮሪዋለሽ አላት፡፡ ይህንንም ካላት በኋላ እስኪ ወደ ላይ ተመልከች አላት፡፡ ክርስቶስ ሠምራም ወደ ሰማይ ቀና አለችና እኔስ እንደ እንባ እንደኮረብታ ሆኖ ታየኝ እንጂ ሌላ ያየሁት ነገር የለም አለችው የሥላሴ ቸርነት እስኪገለጽ ጥቂት ቆይ አላት አንገቷን ዘንበል አድርጋ ቆይታ ቀና ብትል እመቤታችን እንደ ፀሐይ ሆና ከዋክብተ ብርሃን በፊት በኋላዋ ከበዋት አየች እሷም እንደ ንሥር ብር ብላ ሂዳ አንገቷን አቅፋ ጉልበቷን ሳመቻት:: እመቤታችንም ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ እንዴት ነሽ? አንቺን የወለደች ማኅጸን የተባረከች ናት አንቺንም አጥብተው ያሳደጉ ጡቶች የተባረኩ ናቸው አንቺንም ያዩ ዐይኖች የተባረኩ የተቀደሱ ናቸው አንቺንም የሚያመሰግኑ ንዑዳን ክቡራን ናቸው፡፡ያንቺን ገድል የሚሰሙ የሚያሰሙ የተባረኩ ናቸው ልጀ ወዳጄ ያዘዘልሽ ከኔ በስተቀኝ ነው ብላ በቀኟ አስቀመጠቻት፡፡ ከዚህ በኋላ ወደ ፈጣሪዋ ተመለሰች ጌታዋ ፈጣሪዋም አንቺን ያመሰገኑ ስምሽን የሚወዱ የሚጠሩ ዝክርሽን ያዘከሩ በዓልሽን ያከበሩ እስከ ፲፪ ትውልድ እምርልሻለሁ አላት፡፡ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ሚካኤልን ጠርቶ ወስደህ ከሥጋዋ አዋህዳት አለው ቅዱስ ሚካኤልም ወስዶ ከሥጋዋ ሊያዋሕዳት ሲል ሥጋዋ ሸቶ ገምቶ ብታየው ስለፈጣሪህ ስለ እግዚአብሔር ብለህ ከዚህ ከሸተተና ከገማ ሥጋ አታግባኝ አለችው ቅዱስ ሚካኤልም የጌታዬን ፈቃድ ሳልፈጽም ለመቅረት እንደምን ይቻለኛል ብሎ ሰይፍ ከሰገባው ተመዞ እንደሚከተት እሷንም እንዲሁ ከሥጋዋ አዋሐዳት ያን ጊዜ ገምቶ ሸቶ የነበረውን ሥጋ አንድነት አድርጎ ቢያዋሕዳት ነፍሷን ስጋዋን አንድ ሆኖ ሕያዊት ነፍስ ለምልማ እንደነበረች ጸናች፡፡ እንደልማዷ ከባህሩ ገብታ ፲፪ ዓመት ከተቀመጠች በኋላ በቁመቷ ልክ ጉድጓድ አስቆፈረች ፲፩ ጦር አሠርታ ከውስጥ ዕፀ ከርካዕ ተከለችና ጌታን በዕለተ ዓርብ የግርግሪት እንደ አሠሩት እርሷም መበለት ጠርታ እሠሪኝ አለቻት መበለቲቱም እንዳዘዘቻት የግራዋን ወደ ቀኝ የቀኟን ወደ ግራ አመሳቅላ የፊጥኝ አሠረቻት ጌታችን እንደታሠረበት ባለው ስቁረት ችንካር ከታሠረች በኋላ እነዚያን ጦሮቹን አምጭ አለቻት እሺ ብላ አመጣችላት ሦስቱን በፊቷ ሦስቱን በኋላዋ ሦስቱን በቀኟ ሦስቱን በግራዋ ተከለችና ሥግደት ጀመረች፡፡ ከዚህም በኋላ በፈቃደ እግዚአብሔር ፀንታለችና በብረቱ ላይ በምትሰግድበት ጊዜ ወደ ፊቷ ስትል ደረቷን ወደኋላዋ ስትል ጀርባዋን ወደ ቀኝ ስትል ቀኝ ጎኗን ወደግራ ስትል ግራ ጎኗን እየወጋት ፲፩ ዓመት ከጉድጓድ ውስጥ ኖረች፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታ እንዲህ አላት ሰማይን ያለምሰሶ ምድርን ያለመሠረት እንደ አፀናኋት እኔንም ፈርተው የሚያከብሩኝን አልቅሰው አዝነው ተክዘው የሚጠሩኝን አከብራቸዋለሁ አላት ከዚህ በኋላ ጌታ ከኔ በታች ሁነሽ ትከብሪያለሽ መቀመጫሽም ከኔ በታች ነው የማዕረግ ስምሽ እንደ እናቴ እንደ ማርያም ሰአሊተ ምሕረት አቁራሪተ መዓት ነው አላት ይህንንም ካላት በኋላ ከጻድቃን ከሰማዕታት ከደናግል ከቅዱሳን ከእንጦንስ ከ፴፮ቱ ቅዱሳት አንስት ክብርሽ ትክክል ይሁን አላት፡፡ ይህንንም ሰምተው መላእክት ዕፁብ ድንቅ ብለው አመሰገኑ ዲያብሎስም መላእክት ሲያመሰግኑ ሰምቶ ለወዳጅህ እንዲህ ያለ ዕፅፍ ድርብ ደስታ ትሰጣለህ ብሎ ጋዳ ጋዳ ብሎ አመሰገነ ጋዳ ጋዳ ማለት የሥላሴ ቸርነት ዕፁብ ድንቅ ነው ማለት ነው ከዚያም ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ዕረፍትሽ ደርሷልና ከጉድጓድ ወጥተሸ ከባሕር ቆመሽ ለምኝኝ ብሎ ከእሷ ተሠወረ ቅዱስ ሚካኤልም የእግዚአብሔር አገልጋይ የቅድስት ድንግል ማርያምና የብርሃናውያን መላእክት ወዳጅ ሆይ የምትሰሪውን ሁሉ እግዚአብሔር ወዶልሻውልና እግዚአብሔር እንዳዘዘሽ ልብሽ የሚያስበውን ሁሉ ከባሕር ውስጥ ቆመሽ ለምኝው አላት፡፡ እሷም ቆስሎና ተበሳስቶ የነበረው ሥጋዋ እንደገና በእግዚአብሔር ኃይል የፀና ሆኖ ብርን ለብሳ እንደ ፀሐይ አብርታ ከጉድጓድ ወጣች፡፡ ከባሕሩ በገባች ጊዜ ጌታ ኤልያስን ሙሴን መትምቁ ዮሐንስን ሂዳችሁ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራን አጥምቋት ብሎ አዘዛቸው ኤልያስና ሙሴ በቀኝ እጃቸው የብርሃን መስቀል ይዘው መጥምቁ ዮሐንስ የብርሃን አክሊልና በውስጡ ላህበ መለኮት ያልተለየው አፉ በእግዚአብሔር እደ ጥበብ የታተመ ሥራው በትእምርተ መስቀል አምሣል የሆነ የብርሃን ጽዋ እጁ ይዞ ወደርሷ መጡ፡፡ ከዚህ በኋላ ኤሊያስ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ የምህረት ቃል ኪዳን በልብሽ የሞላብሽ እንዴት ነሽ አላት ሰላምታህን እቀበል ዘንድ አንተ ማንነህ አለችው እኔ ኤሊያስ ነኝ አላት ይህን ባላት ጊዜ ፈጣሪዋን አመሰገነች፡፡ ሁለተኛም በእግዚአብሔር ኃይል ሰይጣንን ድል የነሳሽው ክርስቶስ ሰምራ ሆይ እንዴት ነሽ አላት እግዚአብሔር ይመስገን አንተ ማን ነህ አለችው እኔ ሊቀ ነብያት ሙሴ ነኝ አላት እሷም አንተን ያሳየኝ አምላክ ይክበር ይመስገን አለችው፡፡ ሦሥተኛ ዮሐንስ ሥምረተ አብ ሥምረተ ወልድ ሥምረተ መንፈስ ቅዱስ በልብሽ የተሞላብሽ እንዴት ነሽ አላት እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ አንተ ማን ነህ አለችው እኔ መጥምቁ ዮሐንስ ነኝ አላት ይህን ባላት ጊዜ ፈጣሪዋን አጥብቃ አመሰገነች፡፡ ከዚህ በኋላ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ እያሉ ኤሊያስ በቀኝ ሙሴ በግራ መጥምቁ ዮሐንስ በፊት በኋላዋ እየዞሩ እኛ ሰይጣንን እንደካድነው አንቺም ካጅው አሏትና በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ወደ ባህር ገብተሸ ተጠመቂ እግዚአብሔር እንዳዘዘን ልናጠምቅሽ መጥተናልና አሏት፡፡ ይህን ባሏት ጊዜ ወደ ባህሩ ገባች ያን ጊዜ በዩሃንስ እጅ በነበረው የብርሃን ጽዋ በገዛ እጁ ተከፈተ ስለዚህም የእግዚአሔር ባለሟሎች ኤሊያስና ሙሴ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስም አደነቁ እሷም ይህን መለኮታዊ ጥምቀት በአምሳለ ትዕምርተ መስቀል በፈሰሰ ጊዜ ሰውነቷ በብርሃን ተሞላ የተጠመቀችበት ባህርም እስከ ሦሥት ቀን ድረስ እየበራ ቆየ፡፡ በዚህም ጊዜ የእግዚአብሔር የጥበቡን ሥፋት የቸርነቱን ብዛት እንዲሁም በቅዱሳን ነብያት አድሮ ያደረገላትን ቸርነት ዐይታ አደነቀች አመሰገነችም፡፡ ከዚህ በኋላ ዮሐንስ እንዲህ አላት ይህ ክብር ይህ ጸጋ ይህ ሹመት ይህ ግርማ ሞገስ የተጠመቅሽው በዕለተ ዐርብ ከጌታ ቀኝ ጎን የወጣ ማየ ገቦ ሌሎች ቅዱሳኖች አልተጠመቁበትም አላት እሷም መለሰችለት ምነው እንኳን ቅዱሳን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠመቁበት በማየ ገቦ አይደለምን እኔስ በተወለድኩ በ፹ ቀኔ ተጠምቄ የለምን አለችው ይህስ እውነትሽን ነው ብለው አጥምቀዋት ተሠወሩ እሷም በበዓቷ ቀረች፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታዋን በዕውቀት ባለ እውቀት በስህተት በድፍረት የሚያስቀይምህን ሁሉ ማርልኝ አለችው ጌታም ወዳጄ ክርስቶስ ሰምራ ሆይ አማልጅን አትርሽን ያሉሽን ሁሉ እምርልሻለሁ ነገር ግን አባይ ጠንቋይን አልምርም ቀድሞ ለእናቱ ለማርያም በድግልናዋ በቅድስናዋ አባይ ጠንቋይ እንዳልምር ምያለሁ ብሎ ተሠወረ፡፡ ማዕቀበ እግዚእ የሚባል ሰው በዚያ አገር በማዕዶተ ጣና ሲኖር ከዕለታት አንድ ቀን መልአከ ጽልመት መጥቶ ይህችን ዕፀ ሕይወት ሰውነትሕን በጥተህ ብታገባ ድህነት እርጅና ሞት ማጣት አያገኝህም ነበር አለው፡፡ እንግዳውስ ይህ ሁሉ ካላገኘኝ በሁለመናየ በጥፍሬም ሳይቀር ቅበርልኝ አለው መልአከ ጽልመትም በል እግዚአብሔርን ካድልኝ አለው እሺ ብሎ ካደለት ሰይጣን ለወዳጁ ቅርብ ነውና በሰውነቱ በጥቶ ቀብሮለት ሄደ እሱም በሰይጣን ታምኖ ሲኖር እኒያ አያገኙህም ያለው ሁሉ ድህነት እርጅና ሞት ተሰብስበው መጡበት ይህ ሁሉ አያገኙህም ብሎኝ አልነበረምን አወይ የሰይጣን ነገር ብሎ አለቀሰ እስኪ ብታማልደኝ ወደ ክርስቶስ ሠምራ ልሂድ ብሎ አሰበ ጸጋ እግዚአብሔር ያልተለያት መንፈስ ቅዱስ ያደረባት ናትና ገና ሳይመጣ በጸጋ አውቃ አዘነችለት ከዚህ በኋላ ጌታችን ፈጣሪያችን መጥቶ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ እንዴት ነሽ ምን ያስለቅስሻል ምንስ ያሳዝንሻል አላት ማእቀበ እግዚእ የሚባል ሰይጣን ያሳተው አንተን የካደ አማልጅኝ ሊለኝ ስለመጣ ነውና እድትምርልኝ ብዬ አለችው እሱም እሱንስ አልምረውም አላት ስለምን ትኮንነዋለህ ብትለው እኔን ክዶ ዲያብሎስን አምኖ ዕፀ ሕይወትን በሰውነቱ በጥቶ አግብቷልና አልምረውም አላት ዕፂቱን አጥፍተህ እሱን ብትምረው ይቻልህ የለምን በዚያውስ ላይ አንተ መዓትህ የራቀ ምሕረትህ የበዛ ነውና ላንተ ምን የሚሳንህ ነገር አለ ብላ ምርር ብላ አለቀሰች፡፡ እሱም ስለአንቺ ፍቅር ምሬልሻለሁ ብሏት ከሷ ተሠወረ፡፡ ከዚህ በኋላ ማዕቀበ እግዚእ ወደ እርሷ መጥቶ እመቤቴ አማልጅኝ አትርሽኝ ከፈጣሪዬ አስታርቂኝ አላት ጌታህስ ይቅር ብሎሃል አለችው ጌታዬ ይቅር ካለኝ በሰውነቴ የተቀበረውን ዕፀ ሞት ፍቀሽ ጣይልኝ አላት ያን ጊዜ ሰውነቱን በምላጭ ብትፍቀው ደሙ እንደ ቦይ ውሃ ፈሰሰ እርሱም ይህን ያደረገልኝ ከክህደት ወደ እምነት የመለሰኝ አምላክ ይክበር ይመስገን እያለ ሲያመሰግን ነፍሱ ከሥጋው ተለየች ይህችም ነፍስ ከሰማዕታት ነፍሳት ማኅበር አንድ ሆነች እናታችን ክርስቶስ ሠምራም የዚህችን ነፍስ መግቢያዋን አሳየኝ እያለች ስትጸልይ ጌታ ነይ ላሰይሽ ብሎ ወሰዳት ያቺም ነፍስ ከፀሐይ ፯ እጅ አብርታ ማኅበረ ሰማዕት ሁና አገኘቻት ያን ጊዜ ጌታዋን አጥብቃ አመሰገነች ለንስሐ በቅተው የሚመጡትን ሁሉ ብርሃናቸው ከፀሐይ ፯ እጅ እንዲያበራ ዕውነት እልሻለሁ አላት፡፡ ወዲያውም መንግስተ ሰማያትን ውረሽ ግርማዬን ልበሽ በአላት ጊዜ ሰማይና ምድር ተናወፁ እሷም ለእግሯ መቆሚያ አጣች ጌታም አይዞሽ ጽኝ አላት ሰማይና ምድረም ጸኑ እናታችን ክርስቶስ ሠምራም ጌታዋን አመሠገነች፡፡ ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሚካኤል ከሥጋዋ አዋሐዳት በነሐሴ ፳፬ ቀን ክብርሽም በዓልሽም ይሁንልሽ፣ አላት፡፡ ከዚህ በኋላ ጻድቃን ሰማዕታት መላእክት እናቱ እግዝእትነ ማርያምን ፣ መጥምቁ ዮሐንስን፣ ፲፪ቱን ነቢያት አብርሃምን ይስሐቅን ፣ ያዕቆብን፣ ዳዊትን፣ ሰሎሞንን፣ እንጦንስን፣ መቃርስን፣ ርዕሰ መነኮሳትን አስከትሎ ዐስር የብርሃን አክሊል አስይዞ በዕለተ ዓርብ ወደ እርሷ መጥቶ ወዳጄ ክርስቶስ ሠምራን እጅ ንሷት አላቸው፡፡ እነሱም ጌታ እንዳዘዛቸዉ እሺ ብለዉ እንደቅጠል ረግፈዉ እጅ ነሷት እሷም የጌታየ ባለሟሎች ቅዱሳን ክቡራን እንዴት ናችሁ ብላ እጅ ነሳቻቸዉ፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታ ገድልሽን የፃፈ ያፃፈ የሰማ ያሰማ በዓልሽን ያከበረ ዝክርሽን ያዘከረ ስምሽን የጠራ እስከ ዐስራ ሁለት ትዉልድ ድረስ ምሬልሻለሁ አላት፡፡ እሷም እንደ ገድል ማን ተኰንኖ እንደ ወንጌል ማን ጸድቆ የሚሉ ሰዎች አሉና ትምርራቸዋለህ? ትኰንናቸዋለህ? አለችው፡፡ እሱም እንደ ወንጌል ማን ጸድቆ እንደ ገድል ማን ተኰንኖ ብለዉ የሚጠራጠሩ ክፍላቸዉ ከአርዮስ ከሰባልዮስ ጋር ነዉ አላት:: ከዚህ በኋላ ጌታን አብዝታ አመሰገነችዉ ጌታም ከቤትሽ ከናትሽ ከአባትሽ ከልጆችሽ ፳፪ ዓመት ከጉድጓድ ከባህር እያለቀስሽ ኑረሻልና እንግዲህ ማረፊያሽ ደርሷል ነይ ዕረፊ አላት ሥጋሽም ከምድር ወድቆ የሚቀር አይደለም በኋላ በዕለተ ምፅአት አነሳዋለሁ እንዲህም ሲላት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለየች መላዕክትም ዕልልታ ደስታ አደረጉ ነቢያት ሐዋርያት ሰማዕታት ፃድቃንም ሁሉ በዕጃቸዉ እያጨበጨቡ በእግራቸዉ እያሸበሸቡ በአፋቸዉ እልል እያሉ ተቀበሏት፡፡ ያን ጊዜ ቅዱስ ሚካኤልን ለወዳጄ ለክርስቶስ ሠምራ ዕድሜዋን ጨምረህ ፳፪ ዓመት የተጋደለችዉን ፳፭ ዓመት ብለህ ፃፍላት ዓለዉ ቅዱስ ሚካኤልም እሺ ብሎ ዕድሜዋንና ገድሏን ጽፎ ከበድነ ሥጋዋ አጠገብ አስቀምጦት ተገኘ፡፡ በዚያን ጊዜ አባ ይስሐቅ የሚባል ጻድቅ መነኩሴ ከእናታችን ከክርስቶስ ሠምራ ዘንድ እየሔደ በረከት ይቀበል ነበርና ከዕለታት አንድ ቀን እንደልማዱ ተነስቶ ቢሄድ በድነ ሥጋዋን እንደ ምሰሶ ቆሞ አገኘዉ እጅ ቢነሣዉ ዝም አለዉ እናቴ ክርስቶስ ሠምራ ሆይ ምን አገኘሽ ባርኪኝ እንጂ ብሎ በድነ ስጋዋን ቢዳስሰዉ ቃል አልመለሰችለትም ነፍሷም ከሥጋዋ ተለይቶ አገኘዉ እየጮኸ አንድ ጊዜ በድንጋይ አንድ ጊዜ ከመሬት ሲወድቅ መነኮሳቶች ወንዶችም ሴቶችም ጩኸት ሰምተዉ አባታችን ምን ሆነህ ነዉ አሉት እባረካለሁ ብዬ ብመጣ ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይቶ አገኘሁት አላቸዉ፡፡ በዚያን ጊዜ እነዚያ መነኮሳቶች አንድነት አለቀሱ አባታችን አባ ይስሐቅም በአንገቷ ላይ ያለዉን መፅሐፍ አዉጥቶ ቢያየዉ ከተወለደችበት ቀን ጀምሮ እስከ አረፈችበት ቀን ድረስ በሥላሴ ትእዛዝ በቅዱስ ሚካኤል ፀሐፊነት የተፃፈ መፅሐፍ ተገኘ፡፡ በዚያን ጊዜ ቅዱስ አባ ይስሐቅን ጠርቶ ከጉድጓግ በድነ ሥጋዋን በሣጥን አድርገህ እግዚአብሔር የሰጣትን ክብርና ፀጋ እኒህንም ዓሥሩን አክሊላት አድርገህ ከቤተ መቅደስ አግብተህ አኑረዉ አለዉ እሱም እንዳዘዘዉ አደረገ፡፡ በፍጻሜ ዘመኗ በቁመቷ ልክ በዓት ሰርታ ከግራ ከቀኝ ከፊት ከኋላ ዐሥራ ሁለት ጦር ተክላ ወዲያ ወዲህ ሳትል፤ ቆማ ፲፪ አመት ኖራለች። ስትሰግድም ሥጋዋ በጦር ተወግቶና ተፈቅቶ አልቋል። ጌታም ይህን ሁሉ መከራዋን እንደመሥዋዕት ቆጥሮላት በቃል ኪዳኗ የተማጸነውን ስሟን የተራውን እስከ አሥር ትውልድ እንዲምርላት ተስፋዋን ነግሯት ክብርት ነፍሷን ከሥጋዋ ለይቶ በቃለ አቅርንት በዝማሜ መላእክት አሳርጓታል። የዕረፍቷ መታሰቢያ ነሐሴ ፳፬ ይከበራል። በረከቷ አማላጅነቷ፤ ቃል ኪዳኗ አይለየን አሜን። “እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” ወደ ዕብ.፲፪፡፩¬-፪ ==> ቅድስቲቱ በደብረ ሊባኖስ ገዳም ለሰባት ዓመታት ያህል በፆም በፀሎት በተጋድሎ ከቆየች በኋላ ወደ ጣና ገዳማት በመጓዝ ከሌሎች ቅዱሳን የሚለያትን ጥያቄ ለፈጣረሪዋ አቅርባ እንደነበር ከገድሏ እንረዳለን። ቅድስት እንታችን ነፍሷን ያለ ርህራሄ የሚያስጨንቀውን ዲያብሎስን ለማስታረቅ ተነሳች። ምክንያቱም በአስፈሪው የሲዖል እሳት የሚንገበገቡት የሰው ልጆች ስቃይ አሳስቧታልና “ሳጥናኤል ይማር አለም ይዳን” ብላ ተማጸነች። ==> ጌታም ይህ ሁሉ መከራዋን እንደመሥዋዕት ቆጥሮላት በቃል ኪዳኗ የተማጸነውን፣ ስሟን የጠራውን፣ በስምሽን ዝክርን ያዘከረ፣ ገድልሽን የጻፈ ያጻፈ፣ የሰማ ያሰማ በዓልሽን ያከበረ እስከ አሥር ትውልድ እንዲምርላት ተስፋዋን ነግሯት ክብርት ነፍሷን ለይቶ በቃለ አቅርንት በዝማሬ መላዕክት አሳርጓታል። የዕረፍቷ መታሰቢያ ነሐሴ ሃያ አራት 24 ከተክልዬ በዓል ጋር ይታሰባል (ይከበራል) ። ==> በተጨማሪም ከባሕር ላይ ቆማ ስትፀልይ ፲ አክሊል ወርዶላታል። ገዳሟ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን ሲጓዙ ሸኖን አለፍ ብለን ሰንቦ ከምትባል ከተማ ስንደርስ ወደ ቀኝ ታጥፈን ጠጠራማጥርጊያ የአርበኞች ጎዳና ይዘን ስንጓዝ ቡልጋ ሀረገ ማርያም፣ ኮዩ፣ ስኮር፣ ንፋስ አምባ የሚባሉ የገጠር ከተሞችን አልፈን ሾላ ገበያ ዋና እንደርሳለን። ከመኪናችን እንደወረድን ጥቂት መንደሮችን አልፈን በረጅም ርቀት አሻግረን ስንመለከት ጉብ ባለች መጠነኛ ቦታ ላይ ችምችም ያለ አጸድ ሲመለከቱ እና እይተጠጉ ሲሄዱ ከ 800 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠሩ በኢትዮጵያዊት ጻድቅ የእምነት ሴት አርበኛ ጻድቅ ክርስቶስ ሠምራ በእጇ የተተከለ ታላቅ የቤተ ክርስቲያን ቅርስ የተጋድሎ ባዕቷንና አሁን ታቦተ ህጉ ያለበትን ትንሽ መቆኞ ይገኛል። የገዳሟም ስም ጌዬ ገዳም ሲሆን ዕድሜ ጠገብ ባለታሪክም ነው። ==> “የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል ጻድቃንንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ። <== ” መዝ.፴፫፥፲፯¬-፳፩ 33፥17¬-21 ሱራፌል ጌታቸው ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔ ዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ፍኖተ ህይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪ
13930
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%AE%20%E1%8D%96%E1%88%8E
ማርኮ ፖሎ
ማርኮ ፖሎ (1254 - ጥር 8፣ 1324) ጥንታዊው የጣሊያን ተጓዥ እና ነጋዴ ነበር። ታዋቂነትም ያተረፈው በተለይ ወደቻይና እና ሞንጎሊያ ከተጓዙት አውሮጳውያን ቀደምትነት ስለነበረው ነው። በዚህ ምክንያት ከሱ በኋላ ዘግይተው የተነሱት እነ ክርስቶፎር ኮሎምበስ ሳይቀር ለሱ ከፍተኛ ግምት እና አድንቆት እንደነበራቸው ታሪክ ይዘክራል። ት 1 17 አመት ሲሞላው ከጣሊያን ቬኒስ ከተማ በመነሳት፣ መጀመሪያ በጀልባ ከዚያም በእግሩና በግመል ተራሮችን በርሃን አቆራርጦ ቤይቺንግ ቻይና (በድሮ ስሟ ካቴ]) ለመድረስ ችሏል። በጊዜው ቻይና ትመራ የነበረው በሞንጎሉ መሪ ኩብላ ካህን የሚባለው የጌንጊዝ ካህን ልጅ ነበር። ስርዓቱም የዩዋን ሥርወ መንግስት ይባል ነበር። ለሚቀጥሉት 17 ዓመታት በኩብላ ካህን ቤተመንግስት አስተዳደር ተሰጥቶት መንግስቱን አገልግሏል። ከዚያም ወደ ጣሊያን በውቅያኖሶች አቋርጦ ተመልሷል። ወደ600 የሚሆኑ አብሮ ተጓዦች ግን በበሽታና በጥቃት ሞተዋል። ይህ ተጎዥ ኑድል የተባለውን የቻይኖች የምግብ አይነት ወደ አገሩ ጣልያን በማምጣት የፓስታ ስራ አሰራርን ለጣሊያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል። በጣሊያኖች እርስ በርስ ጦርነት ተማርኮ እስር ቤት ከገባ በኋላ ለእስር ጓደኛው ርስቲቸሎ የነገረውን ታሪክ ረስቲቸሎ ጽፎ በማሳተም ለማርኮ ፖሎ በአውሮጳ ዙርያ ታላቅ መታወቅን አስገኝቶለታል። ማርኮ ፖሎ በነበረበት ዘመን ስለኢትዮጵያ የመዘገበው «አበሻ በሌላ አጠራር መካከለኛው ህንድ ወይም ሁለተኛው ህንድ ተብሎ ይታወቃል። ዋናው ልዑሉ ክርስቲያን ሲሆን በሱ ስር 6 ሌላ ንጉሶች አሉ። ሶስቱ ክርስቲያን ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ እስላም ናቸው። ሁሉም ግን በክርስቲያኑ ንጉስ ስር ይተዳደራሉ። ንጉሰ ነገስቱ በአገሪቱ መካከለኛ ስፍራ ይኖራል [ምናልባትም ተጉለት? ]። የእስላሙ ዋና ንጉስ የሚኖረው ኤደን አካብቢ ነው። የአቢሲኒያ ሰወች በጣም ጠንካራ ናቸው፣ ታላቅም ጦረኞች ናቸው፣ ከአዳል ሱልጣኔት፣ ከኑቢያ መንግስት እና ሌሎች መንግስታት ጋርም የማያቋርጥ ውጊያ ያደርጋሉ። በዚህ ምክንያት በህንድ ውስጥ ካሉ ወታደሮች ሁሉ ዋና ሃይለኞቹ እነሱ ናቸው። እንደሰማሁት፣ በ1288 የሃበሻው ንጉስ ወደ እየሩሳሌም በመሄድ የኢየሱስ ክርስቶስን መቃብር ለመሳለም ፈልጎ የሱ መኮንኖች ይህ የሚያስከትለውን ችግር በተለይ የእስልምና ተከታይ መንግስታት በአካባቢ መብዛትን ግምት ውስጥ በማስገባት በሱ ምትክ በሃይማኖተኛነቱ ይደነቅ የነበረ ጳጳስ እንዲሄድ አድርጎ ይህ ጳጳስ እየሩሳሌም በመሄድ ስለት አስገብቷል። ጳጳሱ ሲመለስ ግን አዳል ውስጥ ተማርኮ የአዳሉ መሪ ጳጳሱ እስልምና እንዲቀበል ቢመክረው እምቢ በማለቱ ጳጳሱ እንዲገረዝ [እንዲሰለብ?] አደረገ። ከዚያም ጳጳሱ ወደ አገሩ ከተመለሰ በኋላ የተደረገበትን ግፍ ለንጉሱ ነገረው። ንጉሱም ወዲያው ፈረሱን አስጭኖ ከሰራዊቱ ጋር አዳልን ለማጥፋት ዘመተ። የአዳሉም ልዑል የአቢሲኒያ ጦር እንደዘመተበት በሰማ ጊዜ ሁለት ባለ ብዙ ሰራዊት እስልምና ተከታይ ንጉሶች ከእንዲረዱት ጥሪ አደረገ። ነገር ግን የሃበሻው ንጉስ ስላሸነፋቸው የኤደንን [አዳል?] ዋና ከተማ [ዘይላ?] በመቆጣጠር ከተማይቱን በዘበዘ። ይህም ለጳጳሱ የተደረገበትን ጉዳት ለመበቀል ነበር። የአቢሲኒያ ሰወች የሚበሉት ስንዴ፣ ሩዝ፣ እና ወተት ነው። የምግብ ዘይት የሚሰሩት ከሰሊጥ ሲሆን የተትረፈረፈ ሰብልን ያመርታሉ። ዝሆኖች፣ አንበሶች፣ ቀጭኔወች፣ እንዲሁም ፍየሎችና የተያዩ የወፍ ዝርያወች በአገራቸው ይገኛሉ። ሰውን የሚመስሉ ዝንጀሮወችና ጦጣወች እንዲሁም ብዙ የተለያዩ እንስሳቶች አሉ። ውስጠኛው የአገሪቱ ክፍል ብዙ ወርቅ አለው፣ ነጋዴወችም በራሳቸው ፈቃድ በአገሪቱ ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ምክንያቱም ብዙ ጥቅም ስለሚያገኙበት።» ማርኮ ፖሎ ይህን ጽሁፍ የጻፈው በ1290 እ.ኤ.አ. ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገኙ ገድላት ጋር አንድ አይነት ታሪክ እንደሆነ ሳልት የተባለው የእንግሊዝ ተጓዥ አረጋግጧል። የማርኮ ፖሎ ጽሁፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገኙ ገድላት ጋር ተመሳሳይ ታሪክ ያስቀምጥ እንጂ የንጉሱን ስም ግን አልጻፈም። የማርኮ ፖሎን ጽሁፍ ያጠኑ ታሪክ ተመራማሪወች፡ ለምሳሌ ትሪንግሃም እና ሪቻርድ ፓንክረስት ንጉሱ አጼ ይግባ ጽዮን እንደነበር ለማረጋገጥ ችለዋል። የኢትዮጵያ ታሪክ ታሪካዊ ተጓዦች የጣልያን ሰዎች
31105
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%88%A9%E1%8A%91%E1%88%B5
አውሩኑስ
አውሩኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የክራኑስ ራዜኑስና የያኒጌና ልጅ ይባላል። በ2181 ዓክልበ. ግድም ክራኑስ ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ባለው ክፍል ገዥ ሾመው። በ2158 ዓክልበ. ክራኑስ ሲሞት አውሩኑስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው። በ2142 ዓክልበ. ግሪፎኒ የተባለ ሕዝብ ከአርሜኒያ ወደ አውሩኑስ በራዜና መጥተው መኖሪያ ቤቶች እንደ ሰጣቸው ይላል። በ2134 ዓክልበ. ደግሞ የአውሶን መርከበኞች ከሶርያ ደርሰው በምስራቅ ጣልያን መኖሪያ ተሰጡ። በ2118 ዓክልበ. ልጁን ማሎት ታገስ የደቡብ ክፍል ገዥ አደረገው፤ በ2117 ዓክልበ. ሞተና ማሎት ታገስ ተከተለው። የጣልያን አፈታሪካዊ ነገሥታት
16200
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%88%AA%E1%88%8D%E1%8B%B5%20%E1%89%BA%E1%8B%9D%20%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8B%8A%E1%89%BD
ግሪልድ ቺዝ ሳንድዊች
በ15 ደቂቃ የሚደርስ የሚያስፈልጉ ነገሮች 4 በስሱ የተቆረጠ ዳቦ 3 የሾርባ ማንኪያ የገበታ ቅቤ፣ ሦስቱም ተከፋፍሎ 2 በስሱ የተቆረጠ ቼዳር ቺዝ የታጠበውን መጥበሻ በመካከለኛ ሙቀት ማጋል። የተቆራረጠው ዳቦ በአንደኛው ጎን ቅቤ መቀባት። የተቀባውን ዳቦ መጥበሻው ላይ አስቀምጦ ላዩ ላይ አንድ የተቆረጠ ችዝ ማድረግ። ሌላ ዳቦ ቅቤ በመቀባት ከቺዙ በላይ ማስቀመጥ። (ቅቤ የተቀባው የዳቦው ክፍል ወደ ላይ መሆን አለበት።) ዳቦው ቡናማ መልክ እስኪይዝ ድረስ መጥበሻው ላይ ማጋሉን መቀጠል። ቺዙም መቅለጥ ይኖርበታል። የቀሩትን ሁለት ዳቦዎችም በተመሳሳይ መልኩ መጥበስና ማቅረብ።
32771
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8A%A9%E1%88%88%E1%88%B5%20%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%A8%E1%89%B3%E1%8B%8A%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8C%A5
የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ
የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ በሁለቱ ታላላቅ የካልኩለስ ክፍሎች፣ ማለትም በውድድር እና ጥርቅም (ጥረዛ) መካከል ያለውን ዝምድና የሚወስን የሒሳብ መሰረታዊ እርግጥ ነው። መሰረታዊ እርግጡ በሁለት ይከፈላል። የመጀመሪያው ክፍል፣ በአንድ አስረካቢ ላይ የሚካሄድ ውስን ያልሆነ መጠራቀምን በ ውድድር ሊመለስ እንደሚችል ያሳያል። ሁለተኛው ክፍል የአንድን አስረካቢ ውስን ጥርቅም፣ በመደመር ሳይሆን፣ ኢውድድሩን በማስላት ለማግኘት ያስችላል። የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥን መጀመሪያ ያገኘው የስኮትላንድ ተወላጁ ጄምስ ግሪጎሪ ሲሆን፣ በኋላም ኢሳቅ ባሮው፣ ተማሪው ኢሳቅ ኒውተን እና ጎትፍሪድ ሌብኒዝ እርጉጡን በማስፋፋትና በማብራራት ስማቸው ይጠራል። መሰረታዊው እርጉጥ ሁለት ክፍሎች አሉት። የመጀመሪያው ክፍል፣ የኢውድድርን ውድድር በማግኘት ላይ ሲያተኩር፣ ሁለተኛው ክፍል፣ በኢውድድርና በጥረዛ ላይ ያተኩራል የመጀመሪያው ክፍል ይህ ክፍል ብዙ ጊዜ የመጀመሪያው የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ ተብሎ ይታወቃል. የመጀመሪያው ደረጃ፣ የውድድርን ትርጓሜ ይጠቀማል፣ ሁለተኛው ደረጃ የ ን ትርጉም ይጠቀማል። ሶስተኛው ደረጃ የአጠራቃሚን የመደመር ባህሪ ይጠቀማል። . አራተኛው ደረጃ የማዕከላዊ ዋጋ እርግጥን ይጠቀማል፡፡ አምስተኛው ደረጃ በ እና መካከል መገኘቷን ሲጠቀም፣ የመጨረሻው ደረጃ፣ ሪጋ አስረካቢ መሆኑን ይጠቀማል። ሁለተኛው ክፍል ይሄ ክፍል ሁለተኛው የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ ተብሎ ሲታዎቅ በአንዳንዶች ዘንድ የኒውተን-ሌብኒዝ እርግጥ ተብሎ ይታዎቃል። እርግጡ ምን ማለት ነው? የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ በቀላሉ ሲቀመጥ እንዲህ ይላል፡ በአንድ ብዜት ውስጥ የሚታዩ ኢምንት ለውጦች ሲደመሩ ውጤታቸው በዚያ ብዜት ውስጥ ከሚታየው አጠቃላይ ለውጥ ጋር እኩል ነው። ለምሳሌ፡ አንድ እኑስ በቀጥታ መስመር ቢጓዝና ከጊዜ አንጻር ያለው አቀማመጥ , በአስረካቢ ) ቢገኝ፣ ጊዜ ቢሆን፣ የዚህ አስረካቢ ከጊዜ አንጻር ያለው ውድድር የአቀማመጡ ኢምንት ለውጥ , ለኢምንት ጊዜ ሲካፈል ነው ማለት ነው። ይሄ እንግዲህ በሥነ እንቅስቃሴ ፍጥነት የሚባለው ነው እንግዲህ በካልኩለስ እርግጥ መሰረት ማንኛውም የአቀማመጥ ለውጥ ) ኢምንት ለውጦቹን በመደመር ይገኛል ማለት ነው። ኢምንቶችን ለመደመር አዕላፍ ጊዜ መደመር ስለሚያስፈልግ፣ ይህ ተግባር ጥረዛ ይሰኛል ማለት ነው። በጥረዛው ወቅት፣ የአቀማመጥ ውድድር በኢምንት ጊዜ ተባዝቶ እንደሚደመር ልብ ማለት አስፈላጊ ነው። ስለሆነም፣ ጥረዛው ከውድድሩ ተነስቶ የመጀመሪያውን አስረካቢ ያስገኛል ማለት ነው። በዚህ ተገላቢጦሽ፣ ከጥረዛ ውጤት ተነስተን በማወዳደር የመጀመሪያውን አስረካቢ ማግኘት እንቻላለን። ተጨማሪ ንባብ ጄምስ ግሪጎሪ ኢሳቅ ባሮው እርግጡን ስለማረጋገጡ የትንታኔ እርግጦች
19496
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9D%E1%89%B3
አንድምታ
አንድምታ የሚለው ቃል «አንድም» ከሚለው የአማርኛ ቃል የመጣ ሲሆን የአረፍተ ነገሮችን ድብቅ ትርጉም አውጥቶ ለማሳየት የሚረዳ ቃል ነው። አንድምታ () በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የመጽሃፍ ቅዱስን ትርጉም ለማወቅ የሚጠቅም የትርጓሜ ሂደት ነው ። በአንድምታ መጻህፍቶች ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ከሁሉ በላይ ትርጓሜ ያገኘው የዮሐንስ ራዕይ 6፡2 ሲሆን በዚህ ምንባብ የሚገኘው ነጭ ፈረስ 19 አንድምታወች ይዞ ይገኛል። «አንድ ትርጓሜ እንዲህ ነው፤ አንድም እንዲህ፤ አንድም...» ከማለት እያንዳንዱ ትርጓሜ «አንድምታ» የተባለው ነው፣ «አንድምታ» ለመላው ትምህርት ዘርፍ ለመሰይም ችሏል። የአንድምታ መጻህፍት የመጽሃፍ ቅዱሳትን እንግዳ ቦታወችና አስተሳሰቦች ከ18ኛው ክፍለዘመን ኢትዮጵያ ቦታወችና አስተሳሰቦች አንጻር በማገናዘብ ያስረዳሉ። ለአንድምታ መነሳትና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና የነበረው የፖርቱጋል ካቶሊኮች በአጼ ፋሲለደስ መባረር ነበር። ከዚህ በኋላ በተካሄደው ስራ መምህር ኢሶዶሮስ እና ከሱ በኋላ የተነሳው አቃቤ ሰዓት ሃብቴ በሰፊው ለዚህ ስራ በማበርከት ይጠቀሳሉ። ስለዚህ ሰፊ ጥረታቸው የአንድምታ ትምህርት ከቅኔና ከንባብ ቤት ትምህርት ማለፍ ቀጥሎ የሚሰጥ ልዩ ትምህርት ሆነ። "አንድምታ" () በቅርቡ የተጀመረች የጥበብ መጽሔት ስም። መደብ :አማርኛ መደብ :የቄስ ትምህርት መደብ :ተዋህዶ
51209
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%AD%E1%8D%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%88%9B%20%E1%88%A5%E1%88%AD%E1%8B%88%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5
የይፋት ወላስማ ሥርወ መንግስት
ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በምድር መጋጠሚያ ውቅር 9°19′ ሰሜን ኬክሮስ እና 42°07′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ናት። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት። ዋግነር፣ ዘ ዲክሽነሪ ኦፍ ኢትዮጵያን ባዮግራፊ፣ ገጽ 1፣ ቮልዩም 1፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ።27 መድሃኒያለምና ሙስሊሟ ሀረር እኛ እርስበእርስ ስንናከስ ወይናደጋማዋ ሐረር እርስ በእርሱ ከሚበላላው ጅብ ጋር ሳይቀር ተግባብቶ የሚኖርባት ከተማ ናት፡፡ ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት። በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1,885 ሜትር ከፍታ ላይ፣ የወይና ደጋ የአይር ጠባይ በተላበሰ ቦታ ላይ አርፋለች። በ1987 ዓመተ ምህረቱ የህዝብ ቆጠራ መሰረት ሐረር 76,378 ሕዝብ ይኖርባታል። ሐረር ለዘመናት ከፍተኛ የንግድ ማዕከል ሆና ስትኖር ከመሃል አገር፣ ከአፍሪካ ቀንድ እና ከአረብ አገራት ጋር በንግድ መንገዶች ስትገናኝ ከቀሪው አለም ጋር ደግሞ በቀይ ባህር ወደቦች አማካኝነት ትገናኝ ነበር። የሐረር ጀጎል ግንብ ከ1998 ጀምሮ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት ኣው-ባዲር፣ አው-ባድር፣ አባዲር፦ (ዑመር አርሪዳ) (በግምት ወደ ፲፫ ኛው ክ/ዘ)፦ በ ፲፫ ኛው ክ/ዘመን ውስጥ የተፃፈውና ስለ ሐረር ጥንታዊ አፈታሪካዊ ታሪክ የሚዘክረው 'ፋዝ መዲናት ሐረር' የተባለው ያልታተመ መጽሐፍ እንደሚገልጸው አባድር (ዑመር አርሪዳ) እጅግ ከተከበሩት የሐረር ሼኽዎች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ናቸው። በዚሁ መጽሓፍ አገላለጽ መሠረት፡ አባድር ከሌሎች በርካታ ሼኾች ጋር በመሆን ከሂጃዝ በ፮፻፩፪ ሂጅሪያ (1216 እ.ኤ.አ) ተነስተው ሐረር ከገቡ በኋላ በአካባቢው የጎሣ እና ኃይማኖት መሪዎች ተመርጠው ዒማም ሆኑ። የሀረር ህዝብ ታሪክ ፣ ባህል እና ማንነት ከሀረር ከተማ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው፡፡ ሀረሪዎች በረዥም ዘመን የስልጣኔ ታሪካቸው ያፈሯቸው ተንቀሳቃሽ እና የማይንቀሳቀሱ እንዲሁም የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ በርካታ ቁሳዊ እና መንፈሳዊ ቅርሶች ባለቤት ናቸው፡፡ ከእነዚህ ቅርሶች መካከልም የከተማዋ ልዩ መለያ ምልክት ከመሆንም አልፎ እ.ኤ.አ በ2006 በአለም ቅርስነት የተመዘገበው የጀጎል ግንብ በቀዳሚነት ይጠቀሳል፡፡በግንቡ ውስጥም ከ82 በላይ መስኪዶች እና በርከት ያሉ የሀረሪ ባህላዊ ቤቶች ይገኛሉ፡፡ ሀረር ከፍተኛ የስልጣኔ እድገት ደረጃ ላይ በደረሰችበት በ16ኛው ክፍለ ዘመንም በምስራቅ አፍሪካ የእስልምና ሀይማኖት ትምህርት እና የንግድ ማዕከል ሆናም አገልግላለች፡፡ ይህም የበርካታ ታሪካዊ እና ባህላዊ ቅርሶች ባለቤት እንድትሆን አድርጓታል፡፡ የጀጎል ግንብ የሀረሪ ህዝብ የኪነ ህንፃ ችሎታውን የሚያስመሰክር የታሪክ እና የጥበብ መዘክር ነው፡፡ ይህ ግንብ በ16ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ በአሚር ኑርአማካኝነት እንደተገነባም ይነገራል፡፡ሐረር እንኳን ዛሬ ቀን ዘምኖ ትናንትናም ቢሆን ስንቱ ባህር አቋርጦ የከተመባት፤ ስንቱ ቅጥሯ ገብቶ ለትውልድ የተረፈ ትዝታ ያስቀመጠባት የውበትና የጥበብ መዲና ናት፡፡ የኢትዮጵያ ኢስላማዊ ኪነ ህንጻና ባህል ማንምም ሳይመስል፤ ሃይማኖታዊ መሰረቱን ሳይጥል የነገሰባት መዲና፤ ያው ጀጉልን መዞር ነው፡፡ በየቦታው መቆም፡፡ በየቦታው ማየት….በየቦታው መደምም…ጀጉልን ገብተው ይኖሯታል እንጂ አይጽፏትም፡፡ ጀጉልን ውስጥ ለውስጥ ከጀመርናት መቆሚያ የለውምና ከጊዜ እየተሻማን በበራፍ በበራፍ እንለፍ ሀረር ከቅርስነት ባሻገር እ.ኤ.አ በ2003/4 በሰላም ፣ በመቻቻል ፣ በመፈቃቀር እና በልማት ከተማነት አለም አቀፍ ሽልማት እና እውቅናን አግኝታለች፡፡ ይህም የተለያየ እምነት ፣ ባህል እና ቋንቋ ያላቸው ህዝቦች ለዘመናት በሰላም እና በፍቅር የኖሩባት እና ዛሬም የሚኖሩባት ከተማ በመሆኗ የተቀዳጀችው ክብር እና እውቅና ነው፡፡ ሀረር ዩኔስኮ ዕውቅናን የቸራት በዓለም ቅርስ ብቻ አይደለም፡፡ ከኪነ ህንጻዎቿ ልቀት ባለፈ ህያው ሆኖ ዛሬም እየኖረ ባለው ሰዋዊ እሴት ምርጥ ነሽ ብሏታል፡፡ ፈረስ መጋላ ይሉታል ሀረሮች ከፊት ለፊቱ የአሚር አብዱላሂ አደራሽ አለ፡፡ ሀረር መድኃኒዓለም በር ላይ፡፡ ጀጉል በሀገራችን በርካታ መስጂዶች የሚገኙባት ከተማ ናት፡፡ በግንብ የተከበበው ቅጥሯ ውስጥ የሚገኘው የመድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን ከተማዋ ዩኔስኮ የተባለውን ዓለም አቀፋዊ ትኩረት ስባ የመቻቻልና የሰላም ተምሳሌት የተባለ እውቅና እንድትቀበል አድርጓታል፡፡ በረዣዥም የመስጂድ ሚናራዎች የታጀበው የሀረር መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን በ27 በድምቀት ይነግሳል፡፡ የጀጉል መንገዶች ከጁምአ ዕለት ድምቀት በተጨማሪ በተለየ 27 ነጠላ ለባሾች ከየአሉበት ወደ ቅጥሯ የሚገቡበት ሌላ ትዕይንት ያስተናግዳሉ፡፡ ምዕተ ዓመት የተሻገረው ይህ ቤተ ክርስቲያን ንጉሰ ነገስቱ አጼ ምኒሊክ ኢትዮጵያን በሚመሩበት ራስ መኮንን የሀረርጌ ገዢ በነበሩበት ዘመን የታነጸ ነው፡፡ ያሰሩት ራስ መኮንን ናቸው፡፡ ክቧ ቤተክርስቲያን ውብ ናት፡፡ ዛፎቿ ጥቂት ናቸው ነገር ግን ከግቢዋ ስፋት አኳያ ጥሩ አድርገው አጅበዋታል፡፡ ዛሬ ከሁሉም አቅጣጫ ሰው ወደ ጀጉል እያመራ ነው፡፡ ሐረር ወይም ዱክ በር ከሚባለው በሗላ በተሽከርካሪ ማለፍ አይቻልም፡፡ ይሄ አጋጣሚ ሌላ ትዕይንት ፈጥሯል፡፡ ነጠላ ያጣፉ ጧፍ የያዙናና ሂጃብ የለበሱ መንገደኞች በጋራ እየተሳሳቁ መንገዱን ሞልተውታል፡፡ እጣንና ጧፍ የዘረጉ ነዋየ ቅድሳት የሚሸጡ መንገዱን ዳርና ዳር ይዘውታል፡፡ የኔ ቢጤዎች ስለ መድሐኒያለም እያሉ ይለምናሉ፡፡ መላው የሐረር ህዝብ አቦ እንወድሃለን! ሀገርን ለማጥፋት ለመበታተን ቀን ከሌት የሚተጋ መንግስት መሳይ ጊዜ አንግሶት እየገዛን ቢሆንም አንተም እንደኛው በቁምም በስጋም እየሞትክ ቢሆንም አብሽሩ እኛ አንድ ሆነን ሽ የሆንን ኢትዮጵያውያንነን! የመጣብንን ሰይጣናዊ የጥፋት ውሃ ከአምላክ ጋር አንድ ከሆን እናከሽፈዋለን!!! "ኢትዮጵያ" ማለት መንፈስ ነው፣ እሱም "አንድነት" ማለት ነው፡፡ ኢትዮጵያ የፍቅር ሀገር የመቻቻል ምድር ለዘላለም ትንሩልን!!!!
22957
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%B3%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8B%9C%E1%8A%93%20%E1%88%98%E1%8B%8B%E1%8B%95%E1%88%8D
የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል
የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል። ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ የኢትዮጵያ ዜና መዋዕል
50080
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%89%A5%E1%88%AD
እምድብር
እምድብር የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ከተማ ነው። የቸሃ ወረዳ መቀመጫ ነው። እምድብር የመብራት ኃይል፣ የስልክና የፖስታ ቤት አገልግሎት ካሉዋቸው ከተሞች አንዱ ነው። የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምድብር ሀግረ ስብከት መሀል ነው። ከ1924 ዓም ያሕል የካቶሊክ ካፑቺን መኖክሴ ሚስዮን እዚህ ተገኘ። የእምድብር ገበያ በየዓርቡ ይካሄድ ነበር። የ1976 ዓም ድርቆት ዝናቡን ከልክሎ የእንሰት ሰብል በሙሉ በዚያው አመት በበሽታ ተበላሸ። የካቶሊክ እርዳታ አገልግሎት በልግሥናቸው ልብስ፣ በቆሎ፣ ወተት፣ ቅቤና ዘይት ለኗሪዎቹ አቀረቡ። የሕዝብ ቁጥር በ1997 ዓም በ4057 ሰዎች ተቆጠረ። የኢትዮጵያ ከተሞች
39914
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%88%B6%20%E1%89%B4%E1%8A%AD
አባርሶ ቴክ
አባርሶ ቴክ በአባርሶ፣ ሶማሊላንድ የሚገኝ የተደረጀ ትምህርት ተቋም ነው። በሃርጌይሣ ከተማ አካባቢ ይቆማል። ከኮሌጅ ትምህርት በላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በእንግሊዝኛ ይሠጣል። ከሶማሊላንድ ማንኛውም ጎበዝ ተማሪ የገንዘብ ችሎታ ባይኖርም ሊገባ ይችላል። ከሁሉ የሚያስደንቅ በዛሬው ዓለማዊ የመረጃ ኅብረተሠብ ረገድ አብልጦ ወደር የለው ጫፍ ላይ ይገኛሉ። ይህን የሚያስረዳው ለተማሪዎቹ በውክፔዲያ ላይ የመማሪያና የማዘጋጀት ፕሮግራም አለ። በአሁኑ ሰዓት እንዲህ አይነት ፕሮግራም ያላቸው ትምህርት ቤቶች ጥቂት ሲሆኑ (ዝርዝሩ እዚህ ይታያል) ሌሎቹ ሁሉ በአሜሪካ፣ ካናዳ ወይም እንግሊዝ አገሮች ናቸው። ስለዚህ በአፍሪቃ መጀመርያውና ከእስያ ወይም አብዛኛው አውሮፓ በፊት የደረሰ ደረጃ ነው። የአባርሶ ቴክ ፪ኛ ደረጃ ውክፔድያ ትምህርት የአባርሶ ቴክ ድረገጽ
35063
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A4%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%88%B2%E1%8B%AE%E1%8A%95
ጤልክሲዮን
ጤልክሲዮን (ግሪክ፦ ) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 52 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2243-2191 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በዝርዝሩ ላይ ከአፒስ ቀጥሎና ከአይጊሮስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የአፒስ ልጅና የአይጊሮስ አባት ይለዋል። በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የጤልክኪዮን ቀዳሚ አፒስ ሳይሆን ቴልቂን ይመስላል። ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ. በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል። በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው። ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት። ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው። በዚሁ ጽሑፍ ውስጥ አፒስን የገደለው ጤልክሲዮን የአፒስ ልጅ ስለማይባል፣ አንዳንድ ምሁር 2 ልዩ ልዩ ጤልክሲዮኖች እንደ ኖሩ ገምተዋል። የሲክዮን ነገሥታት
14634
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%89%A6%E1%88%AD%20%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5
ታቦር እየሱስ
ልዑለ አድባራት ደብረታቦር መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በንጉሰ ነገስት ዳግማዊ ቴዎድሮስ የተመሰረተ ሲሆን በወቅቱ ከግብፅ በመጡ አራት ጳጳሳት ተባርኮ የአሁኑ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በአፄ ኀይለሥላሴ የተገነባ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና በመሆን ልዑለ አድባራት መሆኑን የታወቀ ሲሆን ለሌሎች አድባራት በኩራት የሚጠቀስ ለ ደብረ ታቦር ከተማም ታላቅ ውበቷ ነው ዝርዝር የደብሩ ታሪክ በ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ እንለቃለን አብያተ ክርስቲያናት ደብረ ታቦር
18308
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BD%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%93%20%E1%8B%98%E1%8A%95%E1%8C%8D
ሽክርክርና ዘንግ
ሽክርክር እና ምሰሶ ከስድስቱ ቀላል ማሽን አንዱ ነው። ቀላል ሽክርክር እና ምሰሶ አንድ ሽክርክርና ከርሱ ጋር በጥብቅ የተገናኘ ምሰሶ ይኖረዋል። በዚህ ሁኔታ ትልቁን ሽክርክር በመጠቀም ከፍተኛ ቶርክ ወይም ጉልበት በትንሽየ ጉልበት መፍጠር ስንችል (ይሄ እንግዲህ ውሃ ለመቅዳትና ከባድ ነገሮችን ለማንቀሳቀስ ይጠቅመናል)፣ በሌላ ጎኑ ደግሞ ምሶሶውን በመጠቀም በአንስተኛ እንቅስቃሴ (ከፍተና ጉልበት)፣ ብዙ እንቅስቃሴን ከትልቁ ሽክርክር እናገኛለን (ምሳሌ፡ የብስክሌት ፔዳል)። ስሌዚህ እንደምናዞረው ሽክርክር፣ አንድ ጊዜ ፍጥነትን ለማብዛት፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ጉልበትን ለማብዛት ይጠቅመናል ማለት ነው። ሁለቱን በአንድ ላይ ማድረግ ግን በተፈጥሮ ህግ ክልክል ነው።
18842
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%95%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8B%8D%E1%89%85%E1%8B%AB%E1%8A%96%E1%88%B5
ሕንድ ውቅያኖስ
የህንድ ውቅያኖስ (እንግሊዝኛ: ) በስፋቱ ፫ኛው ውቅያኖስ ነው። በዚህም ምድራችን ላይ ከሚገኘው ውሃ ፳ በመቶውን በመሸፈን ነው። ውቅያኖሱ በሰሜን የህንድ ንኡስ አህጉር፣ በምዕራብ በኩል ከምስራቅ አፍሪካ ጋር፣ በደቡብ በኩል ደቡባዊ ውቅያኖስ ወይም አንታርክቲካ በምስራቅ በኩል ደግሞ ከኢንዶችና፣ የሱንዳ ደሴቶች እና አውስትራልያ ይዋሰናል። ሰላማዊ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ አርክቲክ ውቅያኖስ የውሃ አካል
48697
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%89%B2%E1%8A%95%20%E1%8C%BD%E1%88%95%E1%8D%88%E1%89%B5
ላቲን ጽሕፈት
ላቲን ጽሕፈት እንደ ላቲን አልፋቤት ተራ 26 ፊደላት ያህል የጠቀሙት አልፋቤቶች ጽሕፈት ዘዴ ነው። በነዚህ ፊደል ምልክቶች ስብስብ በጋራ የጠቀሙት አልፋቤቶች ስብሰባ ነው። ለምሳሌ የላቲን አልፋቤት ለሮማይስጥ (ወይም «ላቲን») ከመሆኑ በላይ፣ የጣልኛ አልፋቤት፣ የእስፓንኛ አልፋቤት፣ የፈረንሳይኛ አልፋቤት፣ የእንግሊዝኛ አልፋቤት ወዘተ. ሁላቸው የላቲን ጽሕፈት አይነቶች ናቸው፣ ሁላቸውም በላቲን ጽሕፈት ይጻፋሉ። ከነዚህ በላይ በአለም ዙሪያ አሁን አብዛኞቹ ልሳናት በላቲን ጽሕፈት ነው የሚጻፉ። እንዲሁም ዓለም አቀፍ ድምጻዊ አልፋቤት () በላቲን ጽሕፈት ፊደላት ላይ ይመሠረታል። የላቲን ጽሕፈት 26 መሠረታዊ ፊደላት ሲሆኑ ለአልፋቤቱ ታሪክ የላቲን አልፋቤትን ይዩ። የላቲን አልፋቤት
11282
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9B%E1%8B%8A%E1%8A%90%E1%89%B5
ጥቅማዊነት
ጥቅማዊነት (እንግሊዝኛ፦ /ዩቲሊቴሪየኒዝም/) በፍልስፍና ስለ ድርጊት ትክክለኛነት የሚሰፍን ግብረ-ገባዊ ኅልዮ ነው። ከሁሉ የሚሻለው ድርጊት ለአብዛኛዎቹ ደስታ ወይም ጥቅም የሚያመጣው ያው ነው የሚለው ፍልስፍና ነው። ጽንሰ ሃሣቡ በግሪኩ ፈላስፋ በኤጲቁሮስ ጽሑፍ ይገኛል። መርኁ ከጥንት ጀምሮ ቢታወቅም፣ በቅርቡ ዘመን ስለ ጥቅማዊነት በተለይ የጻፉት ፈላስፎች እንግሊዞች ጄርሚ ቤንታም እና ጆን ስቱዋርት ሚል ነበሩ። ቤንታም እንደ ጻፈው የተሻለው ሥራ ለብዛቱ በጎ የሚሆነው ነው። በሱ ፍልስፍና አስተያየት ሰዎች ሁሉ ለ'2 ጌቶች' እነርሱም ለደስታና ለሀዘን ሲገዙ ይኖራሉ። ስለዚህ ለሰዎች በጎ የሆነ ሥራ ማለት ደስታን ማምጣትና ማብዛት እንደ ሆነ ገመተ። አንዱ ድርጊት ለጥቂቶች ደስ ቢያስን፣ ሁለተኛውም ለብዙዎች ደስ ቢያሰኝ፣ ሁለተኛው ይመረጣል ማለት ነው። ወይም እንደገና አንዱ ድርጊት ለ10 ሰዎች፣ ሁለተኛውም ለ5 ሰዎች ብቻ ደስታ ወይም ጥቅም ካመጣ፣ መጀመርያው የበለጠው ግብረገብ ነው ብሎአል። የቤንታም ደቀ መዝሙር ጆን ስቱዋርት ሚል 'ዩቲሊቴሪያኒዝም' በሚል መጽሐፍ ለፍልስፍናው ስሙን አወረሰ።
47139
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%89%A5%E1%88%AE%E1%8B%B5%E1%8A%AB%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8A%95%E1%8C%8D%20%E1%8A%AE%E1%88%AD%E1%8D%96%E1%88%AC%E1%88%BD%E1%8A%95
ኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) አሁን ኢቴቪ ተብሎ ተቀይሮ (በሁሉም ንዑስ ሆሄያት ተቀይሯል) የኢትዮጵያ መንግስት የህዝብ አገልግሎት ስርጭት ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱን አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ያደረገ ሲሆን የሀገሪቱ አንጋፋ እና ትልቁ የብሮድካስት ስርጭት ነው። ኢብኮ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ የተቋቋመ ሲሆን በመጀመሪያ በቶምሰን በእንግሊዝ ኩባንያ ይሠራ ነበር። ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የተያዘ ነው። ፕሮግራሞቹ ዜና፣ ስፖርት፣ ሙዚቃ እና ሌሎች መዝናኛዎችን ያጠቃልላል። አብዛኛው የፕሮግራሙ ስርጭት በኢትዮጵያ ከሚገኙት ስድስት ኦፊሴላዊ ቋንቋዎች አንዱ በሆነው በአማርኛ ነው። አንዳንድ የዜና ክፍሎች እንደ ኦሮሚኛ፣ ሶማሊኛ፣ ትግርኛ፣ ቃፋራፍ፣ ሀረሪ እና እንግሊዘኛ ባሉ ሌሎች ቋንቋዎች ይሰራጫሉ። ኢብኮ ከአሜሪካን አይዶል ጋር ተመሳሳይ ይዘት ያላቸውን እንደ ኢትዮጵያ አይዶል ያሉ የመዝናኛ ፕሮግራሞች አሉት። በቅርብ አመታት ኢቲቪ በሳምንት ጥቂት ጨዋታዎችን ከአውሮፓ እግር ኳስ ሊግ (የስፔን ላሊጋ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ) እንዲሁም አንዳንድ አለም አቀፍ ጨዋታዎችን አስተላልፏል። ኢኮ ፕሮግራሞቹን በ4 የሳተላይት ጣቢያዎች ያስተላልፋል። የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1962 (አውሮፓዊ) የተቋቋመው ቶምሰን በተባለው የብሪታንያ ኩባንያ በመታገዝ ነው። መደበኛ ስርጭት የተጀመረው በኖቬምበር 2 ቀን 1964 (አውሮፓዊ) ነው። በዚያው አመት በአዲስ አበባ የተካሄደውን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ስብሰባ ለማድመቅ ነው የተፈጠረው። የቀለም ቴሌቪዥን በሙከራ የጀመረው እ.ኤ.አ. አሁን ያለው መዋቅር እና አላማ በ1987 በአዋጅ 114/87 የተመሰረተ ነው። እ.ኤ.አ. በ 1995 ኢሬቴ (የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት) የተፈጠረው የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ኢቲቪ (የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን) ውህደት ውጤት ነው ። እ.ኤ.አ. በ2014 ቻናሉ ስሙን ከኢቲቪ ወደ ኢቢሲ ቀይሯል ፣በሂደቱም አርማውን ቀይሯል። በ2015 ኢቢሲ እና ሌሎች የክልል ቻናሎች የዜና ስቱዲዮዎቻቸውን በዘመናዊ መሳሪያዎች አሻሽለዋል። በማርች 2018 የኢቢሲ አርማ ወደ ተዛውሮ አዲስ ስርጭት የፍሪኩዌንሲ እና የእህት ቻናል ይዘቶችን በመስራት በኢትዮሳት እና በናይልሳት እየተላለፈ ይገኛል። ከ1963 እስከ 1974 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የሚከተሉት እንግሊዝኛ ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ተሌቪዥን ይታዩ ነበር። የዴናሊው ሞሊ ትልቁ ቀይ ውሻ ክሊፎርድ የቲቪ ጣቢያዎች ኢቲቪ ዜና ኤችዲ ኢቴቪ ዜና (ኢቲቪ) የ24 ሰአት ሽፋን ያለው የባህል፣ፖለቲካ፣ ዘጋቢ ፊልሞች እና ኢኮኖሚ ዋና ዋና የዜና ቻናል ነው። በሌሎች ቋንቋዎች ከሚተላለፉ የዜና ክፍሎች በስተቀር በአብዛኛው በአማርኛ ይሰራጫል። ኢቴቪ ዜና (ኢቲቪ) የ24 ሰአት ሽፋን ያለው የባህል፣ፖለቲካ፣ ዘጋቢ ፊልሞች እና ኢኮኖሚ ዋና ዋና የዜና ቻናል ነው። በሌሎች ቋንቋዎች ከሚተላለፉ የዜና ክፍሎች በስተቀር በአብዛኛው በአማርኛ ይሰራጫል። የኢቲቪ ቋንቋዎች ኢቲቪ ቋንቋዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ከ3 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች ጋር በዜና ላይ የሚያተኩር ቻናል ነው። ኢቲቪ መዝናኛ ኢቲቪ መዝናኛ (ኢቲቪ መዝናኛ) በድራማዎች ላይ እንዲሁም በአኗኗር ዘይቤ ላይ የሚያተኩር ቻናል ነው። ቻናሉ ቤቶች የተሰኘውን የኢትዮጵያ የመጀመሪያ ቤተሰብ ሲትኮም በማስተላለፍ ይታወቃል። ይህ ቻናል የሳሙና ኦፔራ እና የሆሊውድ ፊልሞችን ጨምሮ ብዙ ታዋቂ የውጭ ይዘቶችን ያቀርባል። ኢቲቪ ስፖርት ኢቲቪ ስፖርት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ በአውሮፓ ሊግ፣ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና በሌሎች አለም አቀፍ ስፖርታዊ ውድድሮች ላይ የስፖርት ግጥሚያዎችን እና ድምቀቶችን በማሰራጨት ላይ ብቻ ያተኩራል። የሬዲዮ ጣቢያዎች ፋና ኤፍ ኤም 90.0 አዋሽ ኤፍ ኤም 90.7 ዲቡብ ኤፍ ኤም 91.6 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬዲዮ 93.1 አሃዱ ኤፍ ኤም 94.3 ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 የሲቪል ሰርቪስ ኤፍ ኤም 100.5 ብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ፀደይ ኤፍ ኤም 102.9 ኢብኮ ኤፍ ኤም 104.7 ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ጅማ ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ኢብኮየመንግስት ሚዲያ በመሆኑ መንግስት መልህቅን በለወጠ ቁጥር እና አዘጋጆቹ የገዢውን ፓርቲ አላማ እንዲሸከሙ ከሞላ ጎደል ኮሚዩኒዝም ከመጣ ጀምሮ ኢኮ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የንጉሣዊ ቤተሰብ ከነበሩት ኦሪጅናል ፈጣሪዎች ተጠልፏል። ይህ ከቢቢሲ የተለየ ነው የብሪታኒያ የህዝብ ሚዲያ በመንግስት የተፈጠረ ግን እራሱን የቻለ ፣በቅርቡ የቢቢሲ የገንዘብ ድጋፍ ከእንግሊዝ ፓርላማ ተወስዶ የነበረ ቢሆንም ከመንግስት ነፃ በማድረጉ ምክንያት አሁንም ስርጭቱን ቀጥሏል ፣ኢቢሲ ጋር ሲነጻጸር የመንግስትን የገንዘብ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ የሚወስድ እና በጀቱን የሚቀንሰው ትልቁን ሚዲያ ለመውጣት ያስከፍላል፡ ይህ ዜና በሚቀርብበት ጊዜ ሀገሪቱን በሚመራው በማንኛውም የመንግስት አካል የመንግስት ዓላማዎችን ያስፈጽማል። የሪፖርት ማነስ እና ፕሮፓጋንዳ እንዲፈጠር ምክንያት። ኢብኮ በአገሪቱ ካሉት ሚዲያዎች ሁሉ ትልቁን ድርሻ የሚይዘው ፋና ብሮድካስቲንግ ብቻ ሲሆን በራሱ የመንግስትም ነው። ከሱ የሚበልጠው ብቸኛው ሚዲያ ኢቢኤስ ነው እና በቴሌቭዥን ኢንቬስትመንት ዘርፍ ብቻ እንጂ በዜና አይደለም። የኢትዮጵያ ድርጅቶች
23257
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%B3%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%8A%A2%E1%8B%AB%E1%88%B1%20%E1%8B%9C%E1%8A%93%20%E1%88%98%E1%8B%8B%E1%8B%95%E1%88%8D
የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ዜና መዋዕል
የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ግዊዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የዓፄ በካፋን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል። ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ የኢትዮጵያ ዜና መዋዕል
52495
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%89%A8%E1%88%AD%20%E1%8A%AE%E1%88%9D%E1%8D%92%E1%8B%A9%E1%89%B0%E1%88%AD
ሰርቨር ኮምፒዩተር
ሰርቨር ኮምፒዩተር አገልጋይ ለሌላ የኮምፒዩተር ፕሮግራም እና ለተጠቃሚው አገልግሎት የሚሰጥ የኮምፒውተር ፕሮግራም ወይም መሳሪያ ነው። በዳታ ሴንተር ውስጥ የአገልጋይ ፕሮግራም የሚሠራበት ፊዚካል ኮምፒዩተር እንዲሁ አገልጋይ ተብሎ ይጠራል። ያ ማሽን ራሱን የቻለ አገልጋይ ሊሆን ይችላል ወይም ለሌላ ዓላማዎች ሊውል ይችላል። በደንበኛ/አገልጋይ ፕሮግራሚንግ ሞዴል የአገልጋይ ፕሮግራም ይጠብቃል እና ከደንበኛ ፕሮግራሞች የሚቀርቡ ጥያቄዎችን ያሟላል። በኮምፒዩተር ውስጥ የተሰጠው አፕሊኬሽን እንደ ደንበኛ ከሌሎች ፕሮግራሞች የአገልግሎቶች ጥያቄዎች እና እንደ ሌሎች ፕሮግራሞች የጥያቄ አገልጋይ ሆኖ ሊሠራ ይችላል። አገልጋዮች እንዴት እንደሚሠሩ አገልጋይ የሚለው ቃል አካላዊ ማሽንን፣ ቨርቹዋል ማሽንን ወይም የአገልጋይ አገልግሎቶችን የሚሰራ ሶፍትዌርን ሊያመለክት ይችላል። አገልጋይ የሚለው ቃል እንዴት ጥቅም ላይ እንደሚውል ላይ በመመስረት አገልጋይ የሚሰራበት መንገድ በእጅጉ ይለያያል።
10948
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%8A%9B
ትግርኛ
ትግርኛ በኢትዮጵያና በኤርትራ የሚነገር የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ አባል ነው። ትግርኛ በኢትዮጵያ የብሄረ ትግራይ ( ተጋሩ ) ኣፍ መፍቻና 3ኛ ከፍተኛ የተናጋሪ ቁጥር ያለዉ ቋንቋ ሲሆን በኤርትራ ደግሞ የብሔረ ትግርኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ነው:: የቋንቋው ተናጋሪዎች ከ11 ሚሊዮን በላይ ይሆናሉ ተብሎ የሚገመት ሲሆን ፣ ከዚህ ውስጥ ከ8 ሚሊዮን በላይ በትግራይና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚነገር ሲሆን በኤርትራ ከ3 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች እንዳሉት ይገመታል:: በኤርትራ የአገሪቱ የሥራ ቋንቋና ኣብዛኞቹ የሌላ ቋንቋ ተናጋሪዎች እንደ መግባብያ የሚጠቀሙበት ቋንቋ ነው:: ትግርኛ ቋንቋ የግዕዝን ፊደል የሚጠቀም ሲሆን በ ኤርትራ አሁን ብሄረ ትግርኛ በመባል የሚታወቀው የሦስቱ አውራጃዎች ማለትም የሓማሴን: ሰራየ ና ኣከለጉዛይ ሕዝብ የሚጠቀሙበት ሕጊ-እንዳባ የተባለው የህግ ስርዓት ተጽፎበት የሚገኝ ሲሆን የመጀመርያዉ የቋንቋዉ ጽሁፍ ደግሞ ሕጊ ኣድግና ተገለባ የሚባለዉ የኣከለጉዛይ ሕገ ስርዓት ነዉ። የትግርኛ ቀለሞች በዓማርኛው ላይ ጥቂት ተጨማሪ ኣሏቸው እንጂ የተቀራረቡ ናቸው። ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ግን ከትግርኛ ቀለሞች ውስጥ እነ "ሀ"፣ "ሐ"፣ "ኀ"፣ "አ" እና "ዐ" የራብኦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ተሳስተው ሊቀንሷቸው ኣጥቁረዋቸዋል። እንደ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ገለጻ ግን ሆሄያቱ ሞክሼዎች ስላልሆኑ መብታቸው መከበር ኣለበት ነው። ደግሞ ይዩ ትግርኛ ሷዴሽ ዝርዝር የውጭ መያያዣዎች በዶ/ር ኣበራ ሞላ :የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የትግርኛ ቃላት በውክሽኔሪ ቀና አታድርጉኝ ከሄደች ትታው መማፀኔን
13628
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%99%E1%88%B9%E1%88%AD
ጙሹር
ጙሹር (ወይም ጚሹር) በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኪሽ ከተማ መጀመርያው ንጉሥ ነበረ። በዚሁ ጥንታዊ ሰነድ መሠረት፣ ከማየ አይህ ቀጥሎ ኪሽ መጀመርያ የተነሣ መንግሥት እንደ ነበር ይላል። ጙሹርም ለ1200 አመታት በሱመር እንደ ነገሠ ይላል። የኪሽ 1ኛ ሥርወ መንግሥት መስራች ጙሹር መታወቂያ ወይም ኅልውና የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልተገኘም። ታሪካዊ ከሆነ ግን ምናልባት በ2450 ዓክልበ. ግድም ኖሯል። የሱመር ነገሥታት
8792
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%89%B3
ከንባታ
ከምባታ በአብዛኛው በደቡብ ኢትዮጵያ እና በሌሎችም አካባቢዎች በስፋት ከሚገኙ ብሄረሰቦች አንዱ ሲሆን የራሱ የሆነ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ፣ ስነጥበብ፣ ወግና፣ የኑሮ ዘይቤ ያለው ህዝብ ነው። የከምባታ ዋና ከተማ ዱራሜ ተብሎ የሚጠራ ከተማ ነው፡፡ የደጋማው ምሥራቃዊ ኩሽ የቋንቋ ቤተሰብ የሆነው ‹‹ከምባታኛ›› የከምባታ ብሔረሰብ አፍ መፍቻ ቋንቋቸው ሲሆን በተጨማሪ ብዙዎቹ ሀዲይኛን ፤ ኦሮምኛን ሀላበኛን ወላይትኛንና አማርኛ በሁለተኛ ቋንቋነት ይናገራሉ፡፡ ከምባታኛ ከንግግር ቋንቋነት አልፎ የጽሑፍ ቋንቋ መሆን የጀመረው በ1920ዎቹ ዓለም አቀፍ የእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኀበር መጽሐፍ ቅዱስን በከምባታኛ ቋንቋ አስተርጉሞ ካሳተመበት ወቅት ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ከ1967 እስከ 1968 ዓ.ም በነበረው የእድገት በኀብረትና የዕውቀት ዘመቻ ወቅት የሳባን ፊደላት በመጠቀም ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት መዋል እንደተጀመረ ይነገራል፡፡ ከ1983 ዓ.ም ወዲህ ግን በሀገሪቱ የአንደኛ ደረጃ ትምህርትን በአፍ መፍቻ ቋንቋ ለማስተማር ምቹ ሁኔታ በመፈጠሩ ከመስከረም 1986 ዓ.ም ጀምሮ በከምባታኛ የአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሳይክል ከንድ እስከ አራት ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች በከምባታኛ በላቲን ፊደላት እየተሰጠ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት የከምባታ ጠምባሮ ዞን የሥራ ቋንቋ ከምባታኛ ነው፡፡ ከንባታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
4226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%AD%E1%88%8A%E1%8A%95%20%E1%88%AE%E1%8B%98%E1%89%A8%E1%88%8D%E1%89%B5
ፍራንክሊን ሮዘቨልት
ፍራንክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት (/ ; ጥር 30, 1882 - ኤፕሪል 12, 1945), ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል. በመጀመርያ ፊደላቸው አሜሪካዊ ፖለቲከኛ እና ጠበቃ ከ1933 እስከ እለተ ሞቱ በ1945 ድረስ የዩናይትድ ስቴትስ 32ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ያገለገሉ ሲሆን የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል በመሆን ሪከርድ በሆነ አራት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫዎች አሸንፈው የሀገሪቱ ማዕከላዊ ሰው ሆነዋል። በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ የዓለም ክስተቶች። ሩዝቬልት በዩኤስ ታሪክ ውስጥ ለከፋ የኢኮኖሚ ቀውስ ምላሽ በመስጠት የኒው ድርድርን የሀገር ውስጥ አጀንዳ በመተግበር በአብዛኛዎቹ የታላቁ የኢኮኖሚ ድቀት ወቅት የፌደራል መንግስትን መርቷል። የፓርቲያቸው ዋና መሪ እንደመሆናቸው መጠን በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ሶስተኛው በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ዘመናዊ ሊበራሊዝምን የሚገልጸውን አዲስ ስምምነት ጥምረት ገነቡ። ሦስተኛው እና አራተኛው የስልጣን ዘመን በ2ኛው የዓለም ጦርነት የተቆጣጠረው ሲሆን በስልጣን ላይ ከሞተ በኋላ ብዙም ሳይቆይ አብቅቷል። የተወለደው ከሮዝቬልት ቤተሰብ በሃይድ ፓርክ ፣ ኒው ዮርክ ፣ ከግሮተን ትምህርት ቤት እና ከሃርቫርድ ኮሌጅ የተመረቀ ሲሆን በኮሎምቢያ የሕግ ትምህርት ቤት ገብቷል ፣ በኒው ዮርክ ከተማ የሕግ ልምምድ ለማድረግ ባር ፈተናውን ካለፈ በኋላ ወጣ ። እ.ኤ.አ. በ 1905 አምስተኛውን የአጎቱን ልጅ ኤሌኖር ሩዝቬልትን አገባ። ስድስት ልጆችን የወለዱ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አምስቱ እስከ ጉልምስና ደርሰዋል። እ.ኤ.አ. በ 1910 ለኒውዮርክ ግዛት ሴኔት ምርጫ አሸንፈዋል ፣ እና በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በፕሬዝዳንት ውድሮው ዊልሰን ስር የባህር ኃይል ረዳት ፀሀፊ ሆኖ አገልግሏል ። ሩዝቬልት በዲሞክራቲክ ፓርቲ 1920 የብሔራዊ ትኬት የጄምስ ኤም ኮክስ ተወዳዳሪ ነበር ፣ ግን ኮክስ ተሸንፏል። በሪፐብሊካን ዋረን ጂ ሃርዲንግ. እ.ኤ.አ. በ 1921 ሩዝቬልት በፓራላይቲክ በሽታ ያዘ ፣ በወቅቱ ፖሊዮ ተብሎ የሚታመን ሲሆን እግሮቹም በቋሚነት ሽባ ሆነዋል። ሩዝቬልት ከህመሙ ለማገገም ሲሞክር በዋርም ስፕሪንግስ፣ ጆርጂያ የፖሊዮ ማገገሚያ ማዕከል አቋቋመ። በ1928 የኒውዮርክ ገዥ ሆኖ ከተመረጠ በኋላ ሩዝቬልት ሳይታደግ መራመድ ባይችልም ከ1929 እስከ 1933 በገዥነት አገልግሏል፣ በዩናይትድ ስቴትስ እየከበበ ያለውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመቋቋም ፕሮግራሞችን አቅርቧል። እ.ኤ.አ. በ 1932 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሩዝቬልት በዩኤስ ታሪክ ውስጥ ከታዩት የመሬት መንሸራተት ድሎች በአንዱ የሪፐብሊካን ፓርቲ ስልጣንን ኸርበርት ሁቨርን አሸንፏል። የሩዝቬልት ፕሬዝደንት የጀመረው በታላቁ የኢኮኖሚ ድቀት መካከል ሲሆን በመጀመሪያዎቹ 100 ቀናት ውስጥ በ73ኛው የአሜሪካ ኮንግረስ ታይቶ የማይታወቅ የፌደራል ህግ አውጪ ምርታማነትን መርቷል። ሩዝቬልት እፎይታን፣ ማገገሚያ እና ማሻሻያ ለማድረግ የተነደፉ ፕሮግራሞችን እንዲፈጠር ጠይቋል። በመጀመሪያው አመት ውስጥ እነዚህን ፖሊሲዎች በተከታታይ በሚወጡ የአስፈፃሚ ትዕዛዞች እና አዲስ ስምምነት ተብሎ በሚጠራው የፌደራል ህግ መተግበር ጀመረ። ብዙ የአዲስ ስምምነት ፕሮግራሞች እንደ ብሔራዊ የማገገም አስተዳደር ላሉ ሥራ አጦች እፎይታ ሰጥተዋል። በርካታ የአዲስ ስምምነት ፕሮግራሞች እና የፌዴራል ህጎች እንደ የግብርና ማስተካከያ ህግ ለገበሬዎች እፎይታ ሰጥተዋል። ሩዝቬልት ከፋይናንስ፣ ግንኙነት እና ጉልበት ጋር የተያያዙ ዋና ዋና የቁጥጥር ማሻሻያዎችን አቋቋመ። ከኢኮኖሚው በተጨማሪ፣ ሩዝቬልት በክልከላ ምክንያት እየጨመረ የመጣውን ወንጀል ለመግታት ሞክሯል። ለመሻር በመድረክ ላይ ዘመቻ ካደረጉ በኋላ፣ ሩዝቬልት የ1933 የቢራ ፍቃድ ህግን ተግባራዊ በማድረግ 21ኛውን ማሻሻያ ተግባራዊ አደረገ። ከአልኮል ሽያጭ የሚሰበሰበው የታክስ ገቢ እንደ አዲስ ስምምነት አካል ለሕዝብ ሥራዎች ይሆናል። ሩዝቬልት በፕሬዚዳንትነት ዘመናቸው 30 "የፋየርሳይድ ቻት" የሬዲዮ አድራሻዎችን በመስጠት ለአሜሪካን ህዝብ በቀጥታ ለማነጋገር በተደጋጋሚ ሬዲዮን ይጠቀም ነበር እና በቴሌቪዥን የተላለፈ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነዋል። ከ1933 እስከ 1936 ባለው ጊዜ ውስጥ ኢኮኖሚው በፍጥነት ተሻሽሏል፣ እና ሩዝቬልት በ1936 እንደገና በምርጫ አሸንፏል። የኒው ድርድር ታዋቂነት ቢኖርም ብዙዎቹ የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወግ አጥባቂ አቋም ይዘው የቆዩ ሲሆን አዲስ ስምምነትን በተደጋጋሚ ይገድሉ ነበር። በድጋሚ መመረጡን ተከትሎ፣ ሩዝቬልት በ1937 የፍትህ ሂደቶች ማሻሻያ ህግ (ወይም "የፍርድ ቤት ማሸግ እቅድ") በመጠየቅ ይህንን ለመቃወም ፈለገ፣ ይህም የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን መጠን ያሰፋ ነበር። ሂሳቡ አዲስ በተቋቋመው የሁለትዮሽ ወግ አጥባቂ ጥምረት ታግዶ የነበረ ሲሆን ይህም ተጨማሪ የአዲስ ስምምነት ህግን ለመከላከል ፈልጎ ነበር። በውጤቱም, ኢኮኖሚው ማሽቆልቆል ጀመረ, ይህም የ 1937-1938 ውድቀትን አስከተለ. በሮዝቬልት ስር የተተገበሩ ሌሎች ዋና ዋና የ1930ዎቹ ህግጋቶች እና ኤጀንሲዎች የሴኩሪቲስ እና ልውውጥ ኮሚሽን፣ የብሄራዊ የሰራተኛ ግንኙነት ህግ፣ የፌደራል የተቀማጭ ገንዘብ መድን ድርጅት፣ የማህበራዊ ዋስትና እና የፍትሃዊ የስራ ደረጃዎች ህግን ያካትታሉ። ሩዝቬልት እ.ኤ.አ. በ 1940 በድጋሚ ለሦስተኛ የስልጣን ዘመናቸው ተመረጡ፣ ከሁለት የምርጫ ዘመን በላይ ያገለገሉ ብቸኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት አድርገውታል። እ.ኤ.አ. በ 1939 ሌላ የዓለም ጦርነት በአድማስ ላይ ነበር ፣ ይህም ዩናይትድ ስቴትስ ገለልተኛነትን የሚያረጋግጡ ተከታታይ ህጎችን በማውጣት እና ጣልቃ ገብነትን ውድቅ በማድረግ ምላሽ እንድትሰጥ አነሳሳው። ይህም ሆኖ ፕሬዚዳንት ሩዝቬልት ለቻይና፣ ለእንግሊዝ እና በመጨረሻም ለሶቪየት ኅብረት ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ እና የገንዘብ ድጋፍ ሰጡ። እ.ኤ.አ. ታኅሣሥ 7 ቀን 1941 የጃፓን ጥቃት በፐርል ሃርበር ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ሩዝቬልት በጃፓን ላይ የጦርነት አዋጅ ተናገረ። በታኅሣሥ 11 የጃፓን አጋሮች፣ ናዚ ጀርመን እና ፋሺስት ኢጣሊያ በዩናይትድ ስቴትስ ላይ ጦርነት አውጀዋል። በምላሹ ዩኤስ ከአሊያንስ ጋር በመተባበር ወደ አውሮፓ ጦርነት ቲያትር ገባ። በከፍተኛ ረዳታቸው ሃሪ ሆፕኪንስ በመታገዝ እና በጠንካራ ሀገራዊ ድጋፍ ከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችል፣ የሶቪየት ዋና ፀሀፊ ጆሴፍ ስታሊን እና ከቻይናው ጄኔራሊሲሞ ቺያንግ ካይ-ሼክ ጋር በቅርበት በመስራት የተባበሩት መንግስታትን በአክሲስ ሀይሎች ላይ በመምራት ላይ ናቸው። ሩዝቬልት የጦርነቱን ጥረት ለመደገፍ የአሜሪካን ኢኮኖሚ ማሰባሰብን በበላይነት በመቆጣጠር የአውሮፓን የመጀመሪያ ስትራቴጂ በመተግበር የብድር-ሊዝ ፕሮግራምን በማነሳሳት እና የጀርመንን ሽንፈት ከጃፓን የበለጠ ቅድሚያ ሰጥቷል። የእሱ አስተዳደር የፔንታጎንን ግንባታ በበላይነት ይቆጣጠር ነበር፣ በዓለም የመጀመሪያውን የአቶሚክ ቦምብ ልማት አነሳስቷል እና ከሌሎች የህብረት መሪዎች ጋር በመሆን ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ከጦርነቱ በኋላ ሌሎች ተቋማትን መሠረት ለመጣል። ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም መድረክ ልዕለ ኃያል የሆነችው በጦርነቱ መሪነት ነው። ሩዝቬልት እ.ኤ.አ. በ 1944 በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከጦርነቱ በኋላ ማገገሚያ መድረክ ላይ በድጋሚ ተወዳድሮ አሸንፏል። በኋለኞቹ የጦርነት ዓመታት አካላዊ ጤንነቱ ማሽቆልቆል ጀመረ እና ለአራተኛው የስልጣን ዘመን ከሶስት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሩዝቬልት ኤፕሪል 12, 1945 ሞተ። ምክትል ፕሬዝዳንት ሃሪ ኤስ. ትሩማን በፕሬዚዳንትነት ስልጣን ያዙ እና በአክሲስ ሀይሎች እጅ መስጠትን በበላይነት ተቆጣጠሩ። እሱ ከሞተበት ጊዜ ጀምሮ፣ በርካታ የሩዝቬልት ድርጊቶች እንደ ጃፓን አሜሪካውያን በማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ወደ ሌላ ቦታ መዛወር እና መመልመል በመሳሰሉት ከፍተኛ ትችቶች ደርሰዋል። ቢሆንም፣ እሱ በተከታታይ በምሁራን፣ በፖለቲካ ሳይንቲስቶች እና በታሪክ ተመራማሪዎች በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ ከታላላቅ ፕሬዚዳንቶች አንዱ ሆኖ ተመድቧል። የአሜሪካ መሪዎች
50387
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%88%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5
አፈወርቅ ገብረኢየሱስ
አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ በ1860 ዓ.ም ጎጃም ዘጌ በተሰኘችው ስፍራ ተወለዱ። የእቴጌ ጣይቱ ብጡል የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው የሚነገርላቸው አፈወርቅ በልጅነት ዕድሜያቸው አዲስ አበባ መጥተው አደጉ። ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ሥልጣኔ መስራች የሆኑት ዳግማዊ አጤ ምኒሊክ ያውሮፓን ሥልጣኔ ቀስመው እንዲመጡ ወደውጭ ሀገር ከላኳቸው ብልህ ወጣቶች መካከል አንዱ አፈወርቅ ገ/ኢየሱስ ናቸው። አፈወርቅ የ20 ዓመት ብላቴና ሳሉ በአጤ ምኒልክ በጎ ፈቃድ ከሁለት ወጣቶች ልጅ ጉግሳ ዳርጌ እና ልጅ ቅጣው ዛማኑኤል ጋር በ1880 ዓ.ም ወደ ስዊዘርላንድ ተላኩ። ከዚያ ከደረሱ በኋላ በገዛ ፈቃዳቸውና ባልታወቀ ምክንያት ወደ ጣሊያን ቱሪን ሄደው በኮሌጅ ኢንተርናሲዮናል ደ.ቤሊ አርቲ ከፍተኛ የሥነ ጽሑፍ ትምህርት ተከታተሉ። ከአድዋ ጦርነት በ1886 በፊት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው በ1882 በቤተመንግስት ባለሟልነትና በሠዓሊነት ሙያ ያገለገሉት አፈወርቅ፥ በተለይ ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በመቀያየማቸው በ1888 ዓ.ም. በስደት መንፈስ ወደ ኢጣሊያ ተመለሱ። በናፖሊ የምስራቅ ጥናት ኢንስቲቲዩት የአማርኛ ቋንቋ በማስተማር የፕሮፌሰርነት ማእረግ አግኝተዋል። አፈወርቅ በኢጣሊያ ሳሉ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ዕድገት የበኩር ልጅ ሊያሰኙዋቸው የቻሉትን የአማርኛ መጻሕፍት የጻፉ ሲሆን እንደገና ወደሀገራቸው በ1922 ዓ.ም. እስከተመለሱ ድረስ፥ በግእዝ፥ በአማርኛ፥ በኢጣሊያንኛ እና በፈረንሳይኛ ቋንቋዎች የመማሪያ መጻሕፍት፥ የታሪክ እና የፈጠራ ልቦለድ መጻሕፍትን አሳትመዋል። አፈወርቅ በ1902 ዓ.ም. ሮማ ባሳተሙት ዳግማዊ ምኒሊክ በሚለው የታሪክ መጽሐፋቸው ከግዕዝ ጽሑፍ ባህል ወደ ዘመናዊ አማርኛ ኪናዊ ሥነጽሑፍ ለተደረገው ሽግግር በተለይ በ1908 ዓ.ም. በሮም ባሳተሟት ጦቢያ-ልቦለድ ታሪክ የፈጠራ ሥራቸው-በኢትዮዽያ የአማርኛ ዘመናዊ ሥነጽሑፍ መሥራች ካሰኛቸው ማእረግ ባሻገር በአፍሪካ ቋንቋዎችም ታሪክ- በሀገርኛ ቋንቋ በመጻፍ የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ የሚል ምስክርነት አግኝተዋል። ቀደም ሲል ለሀገራቸው በአስተርጓሚነት፥ በጉምሩክ ሥራ ኃላፊነት ነጋድራስነት እና በአምባሳደርነት ሮም ያገለገሉት አፈወርቅ በኢትዮዽያና ኢጣሊያን ጦርነት ወቅት 1924 - 1933 ኢጣሊያን ወገን ሆነው በ የቄሣር መንግስት መልእክተኛነት በሀገራቸው ልዩ በደል ፈጽመዋል በሚል ከነፃነት በኋላ በ1933 የዕድሜ ልክ እሥራት ተፈርዶባቸው በጅማ ጅሬን እሥር ቤት ለ6 ዓመታት በግዞት ቆይተው፥ በእርጅና እና በጤና ማጣት መስከረም 15 ቀን 1939 ዓ.ም በ79 ዓመታቸው አረፉ። አፈወርቅ ገብረየስ በፃፉት መፅሐፍ ለንጉሡ ታማኝነት ለማሳየት ታሪክ በማዛባት እና አጤ ምኒልክ እንደ ሰው ሳይሆን የመላእክትን ያህል ክብር እና ሞጎስ ሰጥተዉ የማይሳሳት የማይሞቱ አስመስለው በማቅረብ የንጉሡ አውሬነት በመሸፋፈን ታሪክ ይቅር የማይለዉ ስራ ሰርተዉ ትዉልድ እስከዛሬው ቀን ድረስ ለተዛባ ትርክት ተዳርገው ታሪክ በልክ በእውነት ከመፃፍ ይልቅ ገዳይ እና ጨፍጫፊ ንጉሥ መልካም ደግ ጀግና በማድረግ ያልሆኑትን ነገር በማቀባባት ታሪክ ጎደሎ እና ስንቀር አድርገው ወደ ማይቀር አለዉ አልፎአል። የፃፉት ታሪክ ግን እስከዛሬ ከነስንቅሩ ለማህበረሰቡ የፍጅት መንስኤ እንደሆነ አለ። ምንጭ:ብርሀነመስቀል ደጀኔ 2000 ዓ.ም ብራና.ማ.ቤ ካሌንደር። የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
17798
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%8B%E1%88%8B
ሞላላ
ሞላላ በሂሳብ ጥናት፣ ከሁለት ነጥቦች 1 እና 2 ያላቸው እርቀት ተደምሮ ምንጊዜም አንድ ቋሚ ውጤት የሚሰጡ ነጥቦች ስብስብ ነው። 1 እና 2 የሞላላው ትኩረት ወይም ፎከስ በመባል ይታወቃሉ። ሞላላ ሌላም እኩል የሚሰራ ትርጉም አለው፣ እርሱም፣ ሞላላ ማለት አንድ ክባዊ ሾጣጣን በተንጋደደ ጠፍጣፋ ጠለል ስንቆርጠው የምናገኘው ቅርጽ ነው። በሌላ መልኩም ሲተረጎም ሞላላ ማለት፣ ለምሳሌ ውሃን በክብ ብርጭቆ ውስጥ ሳይሞላ ካስቀመጥን በኋላ ያን ብርጭቆ ጋደም ስናደርገው፣ የውሃው ገጽታ የሚይዘው ቅርጽ ሞላላ ይባላል። የሞላላ ቀመር በደካርት ሰንጠረዥ አንድ ሞላላ መካከሉ የሰንጠረዥ መጀመሪያ ላይ ካረፈና ደግሞ እራሱ ሞላላው ላይ ያሉ ነጥቦች ከሆኑ በሚከትለው ቀመር ይገለጻል፦ ከላይ እንደተገለጸው የዚህ ሞላላ ማዕከል ላይ የተቀመጠ ሲሆን ትኩረቱ ደግሞ እና ላይ ነው። ማለት እዚህ ላይ ኤክሴንትሪቲ ማለት ሲሆን እምትሰላውም እንዲህ ነው ማዕከሉ ላይ ስለሆነና ትልቅና ትንሽ ምህዋሮቹ ለአድማሳዊና ቀጥተኛ ምህዋሮች ትይዩ ስለሆኑ እላይ የተቀመጠው ቀመር ቀኖናዊ ቀመር ይሰኛል። ሌሎች ሞላሎችን ከዚህ ቀኖናዊ ቀመር ተነስተን በማዞርና ወስዶ በመመለስ የሂሳብ መንገዶች ማግኘት እንችላለን። ለምሳሌ ላይ ማዕከሉ የሆነ ሞላላ ለማግኘት ብንፈልግ እንዲህ እናደርጋለን እስካሁን ያገኘናቸው ቀመሮች ማናቸውም ምህዋራቸው የተጋደመ ወይም የቆመ ሞላሎችን ለማግኘት ያገለግላሉ። ነገር ግን ምህዋራቸው የተንጋደደ ሞላሎችን ለማግኘት ወይ የስዕል ሰንጠረዡን ለብቻ ማዞር ሊኖርብን ነው ወይም ደግሞ የሚከተለውን አጠቃላይ ቀመር በመጠቀም ማግኘት እንችላለን እዚህ ላይ መሆኑ ግድ ይላላ። ይህ ቀመር ማናቸውም ጠፍጣፋ ጠለል ላይ ላሉ ሞላሎች ይሰራል። የሞላላ ስፋት የሞላላ ስፋት = ሲሆን፣ እዚህ ላይ የትልቁ ምህዋር ግማሽና ደግሞ የትንሹ ምህዋር ግማሽ ናቸው። ቀመሩ የሚሰራው በቀኖና ቀመር ለተቀመጠ ሞላላ ነው። በዚህ , መልኩ ለተቀመጠ ሞላላ ስፋቱ ነው። የሞላላ መጠነ ዙሪያ የሞላላ መጠነ ዙሪያ ቅልብጭ ያለ ቀመር ባይኖረውም በማያልቅ ዝርዝር እንዲህ ይጻፋል ከላይ የተጠቀሰው ቀመር ትክክለኛውን መጠነ ዙሪያ ይስጥ እንጂ የማያልቅ ዝርዝር በመሆኑ ለቀመር አዳጋች ነው። በቶሎ መጠነ ዙሪያውን ለመገመት እንዲያመች የሚከተለውን ቀመር እንጠቀማለን፡ የሞላላ ጉብጠት ሞላላ በመስመሩ ላይ የተለያየ የመታጠፍ መጠን ሲኖረው፣ ይህን የምንለካው በጉብጠት ነው። ጉብጠት የሚለካው በጉብጠት ክብ ስለሆነ የሚከተለው ምስል የሞላላን አጎባበጥ ያሳየናል። ትልቅ የጉብጠት ክብ => ትንሽ ጉብጠት፣ ትንሽ የጉብጠት ክብ => ትልቅ ጉብጠት። የጉብጠት ክቦች ማዕከል (የጉብጠት ማዕከል) ነጥቦች ትሰባስበው የሚፈጥሩት መስመር ኢቮሉት ይሰኛል።
8552
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9C%E1%8B%B3%20%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB
የሜዳ አህያ
የሜዳ አህያ በላቲን የሚባለው የፈረስ አስተኔ አባል ሲሆን ፣ በፈረሶች ወገን () ውስጥ ሶስት ዝርያዎች ናቸው። ከመካከለኛው እስከ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው። ነጭና ጥቁር ሰንጠረዥ የለበሰው ቆዳቸው አንድ ምልክታቸው ነው። የዱር አራዊት የሚያጠኑ ባለሞያዎች () የሜዳ አህያ ነጭና ጥቁር ባለሰንጠረዥ ቆዳ ከሚያድኑት አራዊት ለመሰወር እንደሚጠቅመው ይናገራሉ። ይህንንም ሲያብራሩ አንድ የሜዳ አህያ ከረዣዥም ሣሮች መሃል ሲሆን አብሶ አንበሳ ለይቶ ለማየት እንደሚከበደው በመጠቆም ነው። ለዚህም ዋነኛው ምክኒያት አንበሳ ቀለም ስለማይለይ ነው። የዱር አራዊት የኢትዮጵያ አጥቢ እንስሳት
32472
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%88%98%E1%88%AD%20%E1%88%85%E1%8C%8D
የመደመር ህግ
አንድን ነገር ለማድረግ መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ነገር ለማድረግ መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁለቱን በአንድ ጊዜ ማድረግ ባይቻል፣ ከሁሉ አንድ ነገር ለማድረግ መንገዶች አሉ ማለት ነው። አንድን ነገር ለመምረጥ መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ክዚህ ነገር ጋር የማይገናኝ ነገር ለመምረጥ መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁለቱን አንድ ላይ መምረጥ ባይቻል፣ ከሁልቱ አንዱን ለመምረጥ መንገዶች አሉ ማለት ነው። የአንድ ሙከራ ውጤት ብዛት ሊኖራቸው የሚችል ቢሆን እና የሌላ ሙከራ ውጤት ብዛት ሊኖራቸው ይሚችል ቢሆን፣ ሁለቱም ሙከራዎች አንድ ላይ ሊከወኑ የማይችሉ ቢሆኑ፣ የሁለቱ ሙክራዎች አጠቃላይ ውጤት ሊሆን ይችላል ማለት ነው። መሰረት እቤቷ ውስጥ 10 ጫማወች አሏት። እመኪናዋ ውስጥ 3 አይነት ጫማዎች አሏት። ጫማ አርጋ ስራ ለመሄድ ስንት አይነት ምርጫዎች አላት? እቤት ውስጥ 10+ መኪናዋ 3 = 13 አይነት ማለት ነው። ሥነ ጥምረት ሥነ ስብስብ ዕድል ጥናት የሂሳብ መርሆዎች
13476
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%AD%E1%8A%95
አልበርት አይንስታይን
አልበርት አይንስታይን በ1895 ዓ.ም ነበር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ገብቶ በድግሪ ለመረቅ በስዊስ (ዙሪክ ከተማ) የምዝገባ ማመልከቻውን ያስገባው። ለአንስታይን ብቸኛ ማስረጃው በጀርመን ሙኒክ ከተማ የተማረበት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውጤቱ ብቻ ነበር። አባቱ በሙኒክ ከተማ የከፈተው ንግድ ለኪሳራ በመዳረጉና ወደ ጣሊያን ሀገር በመሰደዱ የተነሳ ጀርመን ሀገር ብቻውን የቀረው አይንስታይን እንደ ድሮው ለትምህርቱ ትኩረት መስጠት አልሆነለትም። በዚህ ወቅት ነበር አይንስታይን ትምህርቱን አቋርጦ በሚላን ከሚገኙት ቤተሰቦቹ ጋር የተቀላቀለው። ከጣሊያን ወደ ስዊስ በመሄድ በኮሌጅ ደረጃ ገብቶ ለመመረቅ ያመላከተበት የስዊስ «ዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጂ» ምንም እንኳን አይንስታይን ትምህርቱን ያላጠናቀቀ ቢሆንም የመግቢያ ፈተናውን ካለፈ ሊማር እንደሚችል ተፈቀደለት። አይንስታይንም በታላቅ ወኔ በማትሪክ ውጤታቸው ከፍተኛ ነጥብ ካመጡና በዕድሜ ከሜበልጡት ተማሪዎች ጋር ወደፈተና አዳራሹ ገባ። የፈተናው አይነት አለም አቀፍ ይዘት ያላቸው እንደ «ፈረንሳይኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ታሪክ፣ ጆግራፊ፣ ሙዚቃ» ይገኙበታል። የመግቢያ ፈተናዎቹም ለኢንጅነሪንግ ትምህርት የሚማሩ ተማሪዎችን ብቃት በሚገባ አብጠርጥረው ሊፈትኑ የሚችሉ ጥያቄዎችን ያካተተ ነበር። ይህን ከባድ ፈተና ነበር አይንስታይን የተጋፈጠው። አንድ ሳምንት የፈጀው ይህ የመግቢያ ፈተናም በሶሥተኛው ሳምንት ነበር ውጤቱ የተገለጨው። ከ300 ተማሪዎች ውስጥም በዲግሪ ፕሮግራም እንዲታቀፉ የሚፈቀድላቸው ከመቶ ለማይበልጡት በመሆኑ ፍክክሩ እጅግ ከባድ ነበር። የተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤት አንድ አንድ እያል መለጠፍ ተጀመረ ከማትስና ከፊዚክስ የሰቃዮች ሰቃይ የነበረው አንስታይን ነበር። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያቋረጠው፣ የማትሪክ ፈተና ያልወሰደው አንስታይን በማትሪክ ውጤታቸው አንቱታን ያተረፉ የሲውዘር ላንድ ተማሪዎችን ከእግሩ ስር አሰልፏቸዋል። ይሁን እንጂ ይህን መሰሉ የሰቀላ ውጤት በሌሎች የትምህርት አይነቶች ላይ ሊደግም ግን አልተቻለውም ነበር። አልበርት አንስታይን ተወልዶ ያደገው በጀርመን ነው ፈረንሳይኛን ቋንቋ መሆኑን ከማወቅ የዘለለ እውቀት አልነበረውም። በሰዎች ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው አለባበስና ፀጉር አበጣጠር በእርሱ ዘንድ ተራ ነገሮች ናቸው። ፀጉሩም ቢሆን ሁሌም ጨፍራራ ነበር። ብሎም የምርምር ስራዎቹን ወደ እንግሊዘኛ የሚለውጡለት ጓደኞቹ ነበሩ። ብሎም ልታሪክ ትምህርትና ለጂኦግራፊ ትምህርት ንቁ ስላልነበር ወደ ኮሌጅ ለመግባት ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ። በፈተና መውደቁን የሰሙት አባቱ ሄርማን እና እናቱ ፓውሊን አንስታይንን በቶሎ ወደ ሚላን እንዲመጣ አደረጉት። በአንድ በኩል ልጃቸው ትምህርቱን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም አሻፈረኝ ብሏችው ነበርና ብዚህ ሁኔታ መቆየቱ አሳስቧችዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ከዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰናበቱ አሳዝኗቸዋል። በመጨረሻ አንስታይን ጉዞውን ከሲውዘር ላንድ ወደ ጣሊያኗ ሚላን አደረገ። ከወላጆቹም ጋር ተገናኘ። ወላጆቹም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሚላን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም እሱግን አሻፈረኝ አለ። አሁንም ምኞቱ ያለው በታላቁ የዚውዘርላንድ ኮሌጅ (ዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ) ላይ እንደሆነ በጠንካራ አንደበቱ ገለፀላቸው። አንስታይንን እንደገና ወደ ሲውዘርላንድ ላኩት። አንስታይን አሁን አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አላጣውም። በዚህ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የመግቢያ ፈተናውን ማለፍ ይጠበቅበታል። ፈተናውን በሚገባ ለማለፍ ደግሞ የሁለተኛ ድረጃ ትምህርቱን ማጠናቅቅ እንዳለበርት ተገንዝቧል። በመሆኑም ከዙሪክ ከተማ ብዙም ወደማትርቀው አይራው ከተማ አመራ። በአይራው ከተማ ውስጥ በምትገኘው የካንቶሊክ ት/ቤት ተመዝግቦ ያቃረጠውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ቀጠለ። በዚህ ት/ቤት ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ስኬት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ትምህርቱን አጠናቀቀ። በ1986 አንስታይን በዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የሚያስችለውን ፈተና እንደገና ወሰደ። "ከትላንት እንማራለን፣ ዛሬን እንኖራለን፣ ስለነገም ተስፋ እናደርጋለን" የሚለው አንስታይን በመጨረሻ ህልሙን እውን አድርጎ በኮሌጁ ለመታቀፍ በቃ። የኮሌጅ ቆይታው በጣም አስገራሚ የነበረ ሲሆን ብዙ ጊዜውንም ክፍል ገብቶ ከመማር ይልቅ በቤተ-ሙከራ ጅፍሎች ውስጥ ማሳለፍ ይመርጥ ነበር። ገና ኮሌጅ በገባ በመጀመሪያው ሴሜስተር ላይ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ አድናቆትን ያገኘው አንስታይን የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርትን የሚያፈቀረው ለንድፈ ሃሳብ (ቴዮሪ) ሳይሆን ለተግባራዊ አጠቃቀም ነበር። በርግጥ አንድ ተግባራዊ ውጤት ያለውን ሳይንሳዊ ጥናት ላማካሄድ ቲዮሪ መሰረታዊ መነሻ ማሆኑ አይካድም አንስታይን ግን 10 በመቶ ጊዜውን ለጥናት 90 በመቶውን ደግሞ ለተግባራዊ ምርምር ነበር የሚያውለው። የ16 አመት ልጅ ግሩም የሳይንስ ምርምር አደረገ ሲባል ቢደመጥ ማን ያምናል። ነገሩ ግን እውነት ነው አንስታይን በ16 አመቱ ነበር ኢተር በማግኔት መግነጢሳዊ ሃይል ውስጥ ሲያልፍ የሚኖረውን ባህሪይ ያጠናው። በዚያው ኮሌጅ ውስጥ የተለያዩ ሽልማቶን የተቸረው አንስታይን ነበር። በ1890 የኮሌጁ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ በመሆን የኤልክትሪክ ምህንድስና ድግሪውን ጫነ። በመረቃው ወቅት የደስታው ተካፋይ በመሆን ከሚላን ተነስተው ዙሪክ የደረሱት እናቱ ፓውሊን አባቱ ሄርማን ደስታቸው እጅግ ሀያል ነበር። አብራው ደግሞ አንዲት የሲውዘርላንድ ዜግነት ያላት ተመራቂ ትገኛለች። ሜሊቫ ሜሪክ በመባል የምትጠራው ይህቺ ወጣት ከአንስታይን ጋር ስትማር የነበረችና ትምህርት ያገናኛቸው ፍቅረኛሞች ናቸው። የአንስታይን የእድሜ ልክ ጓደኛ የነበረው ኢንጂነር ማይክል ቢሶ የተገኘው ከዚሁ ኮሌጅ ነው። የምረቃ ስነ-ስርአቱ አምሮና ደምቆ ኢንጂነር አልበርት አንስታይንም ካባና ወርቁን አጥልቆ ነበር የተጠናቀቀው። ቀሪው ምርቃት ደግሞ የተካሄደው በሜሊቫ ሜሪክ ቤተሰቦች ውስጥ ነበር። የጀርመን ሰዎች
53082
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%89%A5%20%E1%89%A2%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%8A%95
ቦብ ቢግማን
ሮበርት ቢግማን የሰላሳ አመት ልዩ ስራን ካገለገለ በኋላ በቅርቡ ከሴንትራል ኢንተለጀንስ ኤጀንሲ (ሲአይኤ) ጡረታ ወጥቷል። በተመደበ የመረጃ ጥበቃ መስክ እንደ አቅኚ እውቅና ያገኘው ሚስተር ቢግማን የሀገሪቱን በጣም ስሱ ሚስጥሮችን ለመቆጣጠር ቴክኒካል እርምጃዎችን እና ሂደቶችን አዳብሯል። እንደ የመረጃ ደህንነት መከታተያ፣ ሚስተር ቢግማን የንግድ ኢንዱስትሪ በይነመረብን ከማግኘቱ በፊት የመንግስት ኮምፒውተሮች የደህንነት እርምጃዎችን በማዘጋጀት ተሳትፈዋል። ከዚያም ሲአይኤ ኢንተርኔትን ሳይጋለጥ ተልእኮውን ለማስቀጠል እንዲችል የፈጠራ መፍትሄዎችን አዘጋጅቷል። የሃያ አምስት ዓመታት ልምድ ያለው፣ ሚስተር ቢግማን በሁሉም የመረጃ እና የመረጃ ደህንነት ዘርፍ፣ ላለፉት አስራ አምስት አመታት የኤጀንሲው የመረጃ ደህንነት ኦፊሰር (ሲአይኤስኦ) ሰርቷል። እንደ ኤጀንሲው ሲአይኤስኦ፣ ሚስተር ቢግማን ሁሉንም የኤጀንሲውን መረጃ ለመጠበቅ ኃላፊነት ያለው የቴክኒክ እና የፕሮግራም ኦፊሰሮች ትልቅ ድርጅት አስተዳድሯል። እንደ ፣ የእሱ ኃላፊነቶች ምስጠራ፣ የመረጃ ደህንነት ፖሊሲ/ሂደቶች፣ ደረጃዎች እና መስፈርቶች፣ ሙከራ እና የአውታረ መረብ መከላከያ/ምላሽ ያካትታሉ። ሚስተር ቢግማን ከመረጃ ደህንነት ኢንዱስትሪ እና ከንግድ አጋሮቹ ጋር ለሚደረጉ ውይይቶች ሁሉ የኤጀንሲው የተሾመ ኦፊሰር በመሆን አገልግለዋል። ሚስተር ቢግማን ለሁሉም ማለት ይቻላል ለኢንተለጀንስ ማህበረሰብ የመረጃ ደህንነት ፖሊሲ/የቴክኒካል ደረጃ አስተዋፅዖ አበርክቷል እና ለብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት፣ ለኮንግረስ እና ለፕሬዝዳንት ኮሚሽኖች ብዙ አጭር መግለጫዎችን ሰጥቷል። ሚስተር ቢግማን በሲአይኤ ውስጥ ቀደም ብለው የሰጧቸው ስራዎች በኢንተለጀንስ ማህበረሰብ የመጀመሪያ የፀረ-ሽብርተኝነት ዳታቤዝ ቴክኒካል ዲዛይን ውስጥ መሳተፍ እና የኤጀንሲው የመጀመሪያ ደህንነቱ የተጠበቀ የ የአካባቢ እና ሰፊ አካባቢ አውታረ መረብ ለፀረ-መረጃ ማዕከል ማድረስን ያጠቃልላል። ለዕውቀቱ እና ላበረከቱት አስተዋፅዖ፣ ሚስተር ቢግማን በርካታ የሲአይኤ እና የብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ሽልማቶችን ተቀብለዋል። ሚስተር ቢግማን አሁን ራሱን የቻለ የሳይበር ደህንነት አማካሪ እና የ2 በቤቴስዳ፣ ሜሪላንድ ውስጥ ፕሬዝዳንት ነው። ምርታማ የመረጃ ደህንነት ፕሮግራሞችን እንዲገነቡ እና የተራቀቁ የሀገር እና የሳይበር ወንጀለኞችን ጥረቶች ለመቋቋም እንዲረዳቸው ከመንግስታት እና ከፎርቹን 50 ኮርፖሬሽኖች ጋር ይሰራል። በመረጃ ደህንነት ላይ ብዙ መጣጥፎችን አዘጋጅቷል እና በስብሰባዎች እና የስልጠና ቦታዎች ላይ ተደጋጋሚ ተናጋሪ ነው።
12364
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%82%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8A%95
ሂውስተን
ሀውስተን አሜሪካ ውስጥ በቴክሳስ ግዛት የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማው በስፋቱ ከአሜሪካ ከተሞች አራተኛ ነው። በቴክሳስ ግዛት ውስጥ ከሚገኙ ከተሞች ደግሞ አንደኛ የሆነው ይህ ከተማ የ600 ካሬ ማይል ስፋት አለው። በ2008 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የህዝብ ቆጠራ 2.2 ሚሊዮን ሰዎች ይኖሩበታል። የቴክሳስ ከተሞች
13492
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%AD%E1%8C%A1%E1%88%88%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D
መርጡለ ማርያም
መርጡለ ማርያም በምስራቅ ጎጃም፣ ሞጣ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተሰራው አክሱም ጺዮን ቀጥሎ የተሰራ ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው። የሃድያዋ ንግስት እሌኒ ግብጻውያንን በማስመጣት በ1510 የጥንቱ ቤ/ክርስቲያን በግምብ ተሰርቶ እንዲሻሻል አደረገች ። ነገር ግን በ1529-30፣ አጠቃላይ ቤ/ክርስቲያኑ በግራኝ አህመድ እንዲፈርስ ተደረገ። በ1540ወቹ ውስጥ በአጼ ገላውዲወስ አነሳሽነት ቤ/ክርስቲያኑ እንደገና ታነጸ። ነገር ግን በ1560 ወቹ መልሶ በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ጉዳት ደረሠበት። ለግማሽ ምዕት አመት እንደፈረሰ ቆይቶ በአጼ ሱሰኒዮስ ዘመን ጀስዩቱ ብሩኖ ብሩኒ ንግስት እሌኒ ባሰራቸው ቤ/ክርስቲያን ፍርስራሽ ድንጋይ በመጠቀመም እንደገና ቤ/ክርስቲያኗን እንዳነጸ ጻህፍት ይዘግባሉ የኢትዮጵያ መረጃ ታሪካዊ ክስተቶች ንግስት እሌኒ በመርጡለ ማሪያም እንደተቀበረች ይነገራል። በ1604 ሱሰኒዮስ በመርጡለ ማርያም የዙፋን አክሊል እንደደፋ በታሪክ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ከተሞች መርጡለ ማርያም የኢትዮጵያ ታሪክ አብያተ ክርስቲያናት
13773
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8B%AA%20%E1%89%A5%E1%8B%AA%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82
ነዪ ብዪ እንጂ
ነዪ ብዪ እንጂ ጾም ነው ሮቡዕ ቀን። አለቃ ጸሎት ከአጥር ግንብ ጎን ሆነው ይደግማሉ እንደገናም ወዴቤት እያሾለቁ ይመለከታሉ። ወይዘሮ ማዘንጊያ ወተት ንጠው ወተቱን አፍልተው አይብ ሠርተው እሱን ጎረስ ጎረስ ጎረስ በጤፍ እንጀራ ያደርጋሉ። አለቃ ይኼንን አይተዋል። ፀሎት አሣርገውወደ ቤት ይገባሉ ከሠዓት ላይ ነው። ለአለቃ ማዘንጊያ ቁርስም ምሣቸውን በማሰብ ምግብ በሽሮ ወጥ ያቀርቡላቸዋል። ይሔኔ አለቃ ማዘንጊያሽ «ነይ ብዪ እንጂ» ይሏቸዋል። ማዘንጊያም «አለቃ ምግብ አልበላ ብሎኛል ይሏቸዋል» ይሄኔ አለቃ «አንቺ ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ» ብለው ብቻቸውን ምሣቸውን በሉ ይባላል። የኢትዮጵያ ቀልዶች
31261
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%91%E1%8B%8B%E1%8B%B3
ኑዋዳ
ኑዋዳ አይርገትላም (ኑዋዳ «የብር እጅ») በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ የነመድ ተወላጅ ኤሕታሕ ነበረ። የቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን እንደ ፊር ቦልግ የነመድ ተወላጆች ነበሩ። በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለው፤ የነመድ ልጆች ከአይርላንድ ሲበተኑ ቱዋጣ ዴ ዳናን ደግሞ በግሪክ አገር (ቦዮቲያና አቴና አካባቢ) ይቆዩ ነበር። በዚያ ሲኖሩ ጠንቋይና አስማት ተማሩ። በዚያን ጊዜ የሶርያ ሥራዊት በብዙ መርከቦች ውስጥ ለጦርነት በግሪክ ደረሱ። ሶርያውያን የቱዋጣ ዴ ጠንቋይ አሸንፈው ቱዋጣ ዴ ሁላቸው ከግሪክ ወደ «ሎቅላን» (የአሁኑ ኖርዌ) ሸሹ፤ በዚያ ስለ ዕውቀታቸው አራት ከተሞች ከሕዝቡ ዘንድ ተቀበሉ፦ ከተሞቹም ፋልያስ፣ ጎርያስ፣ ፊንያስና ሙርያስ ተባሉ። በያንዳንዱ ከተማ ሕዝቡን ለማስተምር ትምህርት ቤት ከመሠረቱ በኋላ፣ ከኖርወይ ወደ ስኮትላንድ ሔደው እዚያ ለ፯ ዓመት ቆዩ። መሪያቸውና ንጉሣቸው ኑዋዳ ነበር። በመጨረሻ በአይርላንድ ደረሱ፤ ነገር ግን ዘመዶቻቸው ፊር ቦልግ ግማሹን ደሴት ለማካፈል ፈቃደኞች አልነበሩም። ስለዚህ በአንድ ታላቅ ውግያ በማግ ቱይረድ ውግያ ፊር ቦልግ ተሸነፉ። የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ ዮካይድ ብሬስ ለ፯ አመት በአይርላንድ ነገሠ። እርሱ ግን ግማሽ ከፎሞራውያን ወገን ስለሆነ ለነርሱ ጥቅም ገዛቸው። በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ እንዲሁም የአይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ። ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ. ብሬስ በፎሞራውያን እርዳታ ተመልሶ ኑዋዳን ተዋግቶ በሁለተኛው የማግ ቱይረድ ውግያ ተሸነፈ። ሆኖም ኑዋዳ በዚሁ ውግያ ተገድሎ ሌላ የፎሞራውያን ክልስ ሉግ ተከተለው። ቱዋጣ ዴ ዳናን
48848
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AB%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%89%B5
በራብሪት
በራብሪት በጣም ሰፊ የሆነ የሦስት አጽቄ ክፍለመደብ ነው። ብዙ አይነቶች ጥንዚዛ ይባላሉ። 400,000 ያህል የተላያዩ ዝርዮች ሲኖሩ ከሌሎች ሦስት አጽቄ ዝርዮች ቁጥር ይልቅ እጅግ ይበዛሉ። የሥነ ሕይወት ሊቅ ጆን ሃልደይን እንዳለው፣ «ከዝርዮቹ ብዛት የተነሣ፣ ፈጣሪው ስለ በራብሪት ልዩ የሆነ መውደድ እንዳለው ይመስላል።» የማርያም ፈረስ ወይም የማርያም ጥንዚዛ የሚትባል ደግሞ በዚህ ክፍለመደብ ትቆጠራለች። ሦስት አጽቄ
8418
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%8D%93%E1%8A%95%E1%8B%AB
እስፓንያ
ስፔን (ስፓኒሽ: ፣ ወይም የስፔን መንግሥት (ስፓኒሽ ሬይኖ ዴ እስፓኛ)፣[] በደቡብ ምዕራብ አውሮፓ የምትገኝ አገር ነች፣ በአትላንቲክ ውቅያኖስ እና በማዶ ላይ የተወሰነ ግዛት ያለው። የሜድትራንያን ባህር፡ የስፔን ትልቁ ክፍል የሚገኘው በአይቤሪያ ባሕረ ገብ መሬት ላይ ነው። ግዛቱ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኙትን የካናሪ ደሴቶችን ፣ በሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ የሚገኙትን የባሊያሪክ ደሴቶችን ፣ የራስ ገዝ ከተሞችን ሴኡታ እና ሜሊላን እና በርካታ ትናንሽ የባህር ማዶ ግዛቶችን በሞሮኮ የባህር ዳርቻ በአልቦራን ባህር ተበታትነዋል ። የሀገሪቱ ዋና መሬት ከ ድንበር ደቡብ በጅብራልታር; ወደ ደቡብ እና ምስራቅ በሜዲትራኒያን ባህር; ወደ ሰሜን በፈረንሳይ, አንዶራ እና የቢስካይ የባህር ወሽመጥ; እና ወደ ምዕራብ በፖርቱጋል እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ. ስፋቷ 505,990 ኪሜ 2 (195,360 ስኩዌር ማይል)፣ ስፔን በደቡባዊ አውሮፓ ትልቁ ሀገር፣ በምዕራብ አውሮፓ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ያለች ሀገር እና የአውሮፓ ህብረት እና በአውሮፓ አህጉር አራተኛዋ ትልቅ ሀገር ነች። ከ 47.4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ስፔን በአውሮፓ ውስጥ በህዝብ ብዛት ስድስተኛዋ እና በአውሮፓ ህብረት አራተኛዋ በህዝብ ብዛቷ ሀገር ነች። የስፔን ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ማድሪድ ነው; ሌሎች ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ባርሴሎና ፣ ቫለንሲያ ፣ ሴቪል ፣ ዛራጎዛ ፣ ማላጋ ፣ ሙርሲያ ፣ ፓልማ ዴ ማሎርካ ፣ ላስ ፓልማስ ዴ ግራን ካናሪያ እና ቢልባኦ ያካትታሉ። አናቶሚ ዘመናዊ ሰዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አይቤሪያ ባሕረ ገብ መሬት የደረሱት ከ 42,000 ዓመታት በፊት አካባቢ ነው። በአሁኑ ስፓኒሽ ግዛት ውስጥ ያደጉ የመጀመሪያዎቹ ባህሎች እና ህዝቦች የቅድመ-ሮማን ህዝቦች እንደ የጥንት አይቤሪያውያን፣ ሴልቶች፣ ሴልቲቤሪያውያን፣ ቫስኮን እና ቱርዴታኒ ያሉ ናቸው። በኋላ፣ እንደ ፊንቄያውያን እና የጥንት ግሪኮች ያሉ የውጭው የሜዲትራኒያን ሕዝቦች የባሕር ዳርቻ የንግድ ቅኝ ግዛቶችን አዳበሩ፣ እና የካርታጊናውያን የስፔን የሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻን የተወሰነ ክፍል ለአጭር ጊዜ ተቆጣጠሩ። ከ218 ዓ.ዓ. ጀምሮ የሮማውያን የሂስፓኒያ ቅኝ ግዛት ተጀመረ እና ከአትላንቲክ ኮርኒስ በስተቀር የአሁኗን የስፔንን ግዛት በፍጥነት ተቆጣጠሩ። ሮማውያን በ206 ዓ.ዓ. የካርታጊናውያንን ከአይቤሪያ ባሕረ ገብ መሬት አውጥተው ለሁለት አስተዳደራዊ ግዛቶች ከፈሉት፣ እና ። በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የምዕራቡ የሮማ ኢምፓየር እስኪወድቅ ድረስ ስፓኒያ በሮማውያን አገዛዝ ሥር ቆየ፣ ይህም የጀርመን የጎሳ ኮንፌዴሬሽን ከአውሮፓ እስከ ፈጠረ። በዚህ ጊዜ ውስጥ ባሕረ ገብ መሬት እንደ ሱቪ ፣ አላንስ ፣ ቫንዳልስ እና ቪሲጎትስ በመሳሰሉት ይገዛ ነበር ፣ የኋለኛው ደግሞ ከሮም ጋር በፎኢዱስ በኩል ያለውን ጥምረት ጠብቆ ነበር ፣ የሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻ ክፍል የባይዛንታይን ግዛት ነበር። በመጨረሻም፣ ቪሲጎቶች በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የበላይ ኃይል ሆነው ብቅ አሉ፣ የቪሲጎቲክ መንግሥት አብዛኛው የአይቤሪያን ባሕረ ገብ መሬት ይሸፍናል እና ዋና ከተማውን አሁን የቶሌዶ ከተማ አቋቋመ። በቪሲጎቲክ ጊዜ ውስጥ ሊበር ኢዲሲዮረም የሕግ ኮድ መፍጠር በስፔን መዋቅራዊ እና ህጋዊ መሠረት እና ከሮማ ግዛት ውድቀት በኋላ የሮማን ሕግ ሕልውና ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል። በስምንተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የቪሲጎቲክ መንግሥት በኡመያድ ኸሊፋነት ወረራ፣ በደቡብ ኢቤሪያ ከ700 ዓመታት በላይ የሙስሊም አገዛዝ አስከትሏል። በዚህ ጊዜ ውስጥ፣ አል-አንዳሉስ ዋና የኢኮኖሚ እና የእውቀት ማዕከል ሆነ፣ የኮርዶባ ከተማ በአውሮፓ ውስጥ ካሉት ትላልቅ እና ሀብታም አንዷ ነች። በሰሜን አይቤሪያ ውስጥ በርካታ የክርስቲያን መንግስታት ብቅ አሉ ከነዚህም መካከል ሊዮን፣ ካስቲል፣ አራጎን፣ ፖርቱጋል እና ናቫሬ ናቸው። በሚቀጥሉት ሰባት መቶ ዓመታት ውስጥ፣ እነዚህ መንግሥታት ወደ ደቡብ አቅጣጫ መስፋፋት— እንደ ወይም —የመጨረሻው በ1492 ባሕረ ገብ መሬት ናስሪድ የግራናዳ መንግሥት ክርስትያኖች በተያዙበት ጊዜ ነበር። ኮሎምበስ የካቶሊክ ንጉሶችን በመወከል ወደ አዲስ አለም ደረሰ፣የካስቲል ዘውድ እና የአራጎን ዘውድ ስርወ መንግስት ህብረት በተለምዶ እንደ አንድ የተዋሃደች ስፔን እንደ አንድ ሀገር ይቆጠራል። አይሁዶች እና እስላሞች ወደ ካቶሊክ እምነት እንዲቀየሩ ተገደዱ እና የኋለኛው ደግሞ በመጨረሻ በመንግስት ተባረሩ። በተለወጡ ሰዎች መካከል ሃይማኖታዊ ኦርቶዶክሳዊነትን ማስጠበቅ ለምርመራው ተልእኮ ተሰጥቶ ነበር። የስፔን አሜሪካን ቅኝ ግዛት ተከትሎ፣ ዘውዱ ትልቅ የባህር ማዶ ግዛት ለመያዝ መጣ፣ ይህም በአለም አቀፍ ደረጃ በአዲስ አለም በተመረተው ብር በዋናነት የሚቀጣጠለው የአለም የንግድ ስርዓት መፈጠሩን መሰረት ያደረገ ነው። ስፔን ያደገች አገር፣ ዓለማዊ ፓርላሜንታሪ ዲሞክራሲ እና ሕገ መንግሥታዊ ንጉሣዊ ሥርዓት ነች፣ ንጉሥ ፌሊፔ 6ኛ በርዕሰ መስተዳድሩ። ከፍተኛ ገቢ ያላት ሀገር እና የላቀ ኢኮኖሚ ያላት፣ በአለም አስራ አራተኛው ትልቅ ኢኮኖሚ በስም እና አስራ ስድስተኛ-ትልቁ በፒ.ፒ.ፒ. እ.ኤ.አ. በ 2019 ስፔን በ 83.5 ዓመታት ውስጥ በዓለም ላይ ካሉት ረጅም ዕድሜዎች አንዱ ነው ። በተለይም በጤና አጠባበቅ ጥራት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ፣ የጤና አጠባበቅ ስርዓቷ በዓለም ዙሪያ በጣም ቀልጣፋ ነው ተብሎ ይታሰባል። የአካል ክፍሎች ንቅለ ተከላ እና የአካል ልገሳ የዓለም መሪ ነው። ስፔን የተባበሩት መንግስታት ()፣ የአውሮፓ ህብረት (ኢ.ዩ) አባል ነች
4273
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3
አንበሳ
አንበሳ () ጡት አጥቢ የእንስሶች መደብ ውስጥ ተብሎ የሚታወቀው ቤተሰብ አባል ሲሆን ግዙፍ ድመቶች ከሚባሉት 4 አራዊት አንዱ ነው። ከነዚህም መካከል ነብር ከሚባለው ግሥላ መሳይ አውሬ ቀጥሎ በቁመቱና ክብደቱ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል። አንበሳ ዛሬ በአፍሪካ (ከነኢትዮጵያ) እና በህንድ ብቻ የሚገኝ ሲሆን በታሪክ እስያና በደቡብ አውሮፓ እንደነበርና እንደጠፋ ይታወቃል። ቀልብ የሚስብ አስደናቂ ፍጡር አንበሶች በጣም ቁጡ ሊሆኑ ይችላሉ፤ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ የሙጭሊትን ያህል ገራምና ተጫዋች ይሆናሉ። ሲጠግቡ በዝግታ የሚያንኮራፉ ቢሆንም እንኳ እስከ ስምንት ኪሎ ሜትር ድረስ ሊሰማ በሚችል ኃይለኛ ድምፅ ሊያገሡ ይችላሉ። አንዳንድ ጊዜ ሰነፎችና ልፍስፍሶች ይመስሉ ይሆናል፤ ሆኖም በሚያስገርም ፍጥነት የመንቀሳቀስ ችሎታ አላቸው። የሰው ልጅ፣ አንበሳ ባለው ድፍረት ለዘላለም ሲወሳ እንዲኖር አድርጓል፤ በመሆኑም ደፋር ሰው አንበሳ ተብሎ ይጠራል። ሲምባ*—በማኅበር የሚኖር እንስሳ አንበሶች በማኅበር ከሚኖሩት የድመት ወገን የሆኑ እንስሶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው። በትልልቅ መንጋ ተከፋፍለው የሚኖሩ ሲሆን እያንዳንዱ መንጋ ከጥቂት አባሎች አንስቶ ከ30 በላይ ሊደርስ ይችላል። አንድ መንጋ የጠበቀ ዝምድና ያላቸው በርከት ያሉ ሴት አንበሶች ይኖሩታል። አንድ ላይ ይኖራሉ፣ ያድናሉ እንዲሁም ይወልዳሉ። ዕድሜ ልካቸውን ሊዘልቅ የሚችለው ይህ የጠበቀ ትስስር ለመንጋው ጠንካራ መሠረት የሚጥል ከመሆኑም በላይ ለመንጋው ሕልውና ጥሩ ዋስትና ይሆናል። እያንዳንዱ መንጋ እየተዘዋወሩ የሚጠብቁና የመንጋውን የክልል ወሰን የሚያወጡ አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ለአካለ መጠን የደረሱ ወንድ አንበሶች ይኖሩታል። እነዚህ ዕጹብ ድንቅ የሆኑ አውሬዎች ከጥቁሩ የአፍንጫቸው ጫፍ አንስቶ እስከ ጭራቸው ጫፍ ድረስ ከሦስት ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው ሲሆን ከ225 ኪሎ ግራም በላይ ሊመዝኑ ይችላሉ። ቤተሰቡን በበላይነት የሚቆጣጠሩት ወንዶቹ ቢሆኑም አመራር የሚሰጡት ግን ሴቶቹ ናቸው። ወደ ጥላ ሥፍራ መሄድን ወይም አደን መጀመርን በመሳሰሉት ሁኔታዎች ብዙውን ጊዜ መንጋውን ለአንድ ዓይነት እንቅስቃሴ የሚያነሳሱት ሴቶቹ አንበሶች ናቸው። ሴት አንበሶች በአብዛኛው በየሁለት ዓመቱ ይወልዳሉ። ግልገሎቹ በሚወለዱበት ጊዜ ምንም ዓይነት አቅም አይኖራቸውም። ግልገሎችን ማሳደግ የሁሉም የጋራ ሥራ ነው፤ በመሆኑም ሴቶቹ አንበሶች በሙሉ በመንጋው ውስጥ ያሉትን ግልገሎች ይጠብቃሉ እንዲሁም ያጠባሉ። የግልገሎቹ ዕድገት ፈጣን ሲሆን በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ መሮጥና መቦረቅ ይጀምራሉ። ልክ እንደ ሙጭሊቶች እየተንደባለሉ ይጫወታሉ፤ ከሚያጫውቷቸው ጋር ይታገላሉ፤ እንዲሁም በረጃጅሙ ሣር ውስጥ ወዲያና ወዲህ ይዘላሉ። እያንዳንዱ የሚንቀሳቀስ ነገር ሁሉ ስሜታቸውን ይማርከዋል፤ ቢራቢሮዎችን ለመያዝ ይዘላሉ፣ ትናንሽ ነፍሳትን ያሳድዳሉ፣ ከየጭራሮና ከየሐረጉ ጋር ይታገላሉ። ይበልጥ ስሜታቸውን የሚማርከው ግን እነርሱን ለማጫወት እናታቸው ወዲያና ወዲህ የምታወናጭፈው ጭራዋ ነው። እያንዳንዱ መንጋ የሚኖርበት በደንብ የተከለለ ቦታ ያለው ሲሆን ይህ መኖሪያ ብዙ ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ሊኖረው ይችላል። አንበሶች ውኃ እንደ ልብ ባለበትና ከቀትር ሐሩር የሚከላከል ጥላ በሚያገኙበት ከፍ ያለ ቦታ ላይ መኖር ይመርጣሉ። በእንዲህ ዓይነቱ ሥፍራ ከዝሆኖች፣ ከቀጭኔዎች፣ ከጎሽና ከሌሎች ሜዳማ በሆኑ ሥፍራዎች ከሚኖሩ እንስሶች ጋር በአንድነት ይኖራሉ። አንበሳ አብዛኛውን ጊዜውን በእንቅልፍ ጥቂቱን ጊዜ ደግሞ በአደንና በተዋስቦ ያሳልፋል። እንዲያውም አንበሶች በቀን ውስጥ ወደ 20 የሚጠጋውን ሰዓት የሚያሳልፉት በዕረፍት፣ በመተኛት ወይም በመቀመጥ ነው። ከባድ እንቅልፍ ተኝተው ሲታዩ ሰላማዊና ለማዳ ይመስላሉ። ይሁን እንጂ በዚህ መታለል የለብህም፤ አንበሳ እጅግ ቁጡ ከሆኑት አራዊት መካከል አንዱ ነው! አንበሶች በጣም ቀልጣፋና ፈጣን ቢሆኑም እንኳ በአደን ጊዜ የሚሳካላቸው 30 በመቶ ብቻ ነው። በመሆኑም አንበሶች ከተደቀኑባቸው ትልልቅ አደጋዎች አንዱ ረኃብ ነው። ለአካለ መጠን የደረሰ አንድ አንበሳ ያለው ጥንካሬ እጅግ የሚያስገርም ነው። በቤተሰብ ደረጃ የሚያድኑ እንደ መሆናቸው መጠን ከ1,300 ኪሎ ግራም በላይ ክብደት ያላቸውን እንስሳት የመጣልና የመግደል አቅም እንዳላቸው ይነገራል። አንበሶች በመጀመሪያ ላይ በሰዓት እስከ 59 ኪሎ ሜትር ድረስ ሊሮጡ ይችላሉ፤ ሆኖም ይህ ፍጥነታቸው እስከ መጨረሻ አይዘልቅም። በዚህ ምክንያት ቀለባቸውን ለማግኘት አድብቶ የመያዝ ዘዴ ይጠቀማሉ። የማደኑን ተግባር 90 በመቶ የሚያከናውኑት ሴቶቹ አንበሶች ቢሆኑም በሚበሉበት ጊዜ ትልቁን ድርሻ የሚያገኙት ትልልቆቹ ወንድ አንበሶች ናቸው። አደን በሚጠፋበት ጊዜ አንዳንዴ አንበሶች በጣም ስለሚርባቸው ያገኙትን መብል ለራሳቸው ግልገሎች እንኳ ለማካፈል ፈቃደኛ አይሆኑም። ከብዙ ዓመታት በፊት ባለ ግርማ ሞገሱ አንበሳ በመላው የአፍሪካ አህጉር እንዲሁም በእስያ፣ በአውሮፓ፣ በህንድና በፍልስጤም አንዳንድ ቦታዎች ይገኝ ነበር። አዳኝ እንደመሆኑ መጠን ሰውን እየተቀናቀነ የሚኖር እንስሳ ነው። በከብቶች ላይ አደጋ የሚጥልና በሰዎች ላይ ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ አንበሳ ገና እንደታየ በጥይት የሚገደል ፍጡር ሆነ። የሕዝብ ቁጥር ፍንዳታ የአንበሳን መኖሪያ በእጅጉ አመናምኖታል። ዛሬ ከአፍሪካ ውጪ ባለው የዓለም ክፍል በዱር የሚኖሩት አንበሶች በጥቂት መቶዎች ብቻ የሚቆጠሩ ሆነዋል። በአሁኑ ጊዜ አንበሶች ሰው ከሚያደርስባቸው ጥቃት ሙሉ በሙሉ ተጠብቀው መኖር የሚችሉት ጥበቃ በሚደረግባቸው ክልሎች ውስጥና በዱር አራዊት መጠበቂያ ቦታዎች ብቻ ሆኗል። አንበሳ ሲያገሣ አንበሶች በሚያገሡበት ጊዜ በብዙ ኪሎ ሜትር ርቀት ሊሰማ የሚችል ከፍተኛ ድምፅ የማውጣት ልዩ ችሎታ አላቸው። አንበሳ ሲያገሣ የሚያሰማው ድምፅ “እጅግ ማራኪ ከሆኑት የተፈጥሮ ድምፆች” አንዱ እንደሆነ ይነገራል። ብዙውን ጊዜ አንበሶች በጨለማ ሰዓትና ንጋት ላይ ያገሣሉ። ወንዶቹም ሆኑ ሴቶቹ አንበሶች የሚያገሡ ሲሆን አንዳንዴም የመንጋው አባላት በአንድነት ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያገሣሉ። በአንበሶች ላይ ጥናት የሚያካሂዱ ሳይንቲስቶች አንበሶች የሚያገሡባቸው የተወሰኑ ምክንያቶች እንዳሉ ይናገራሉ። ወንዶቹ አንበሶች የሚኖሩበትን ክልል ድንበር ለማሳወቅ እንዲሁም ሌሎች ወንድ አንበሶች ወደ ክልላቸው እንዳይገቡ ለማስጠንቀቅ ሲሉ ያገሣሉ። በርቀት ወይም በጨለማ ተነጣጥለው ያሉ የአንድ መንጋ አባላት ያሉበትን ቦታ ለመጠቆም ያገሣሉ። በተጨማሪም አንድ እንስሳ ከገደሉ በኋላ ለሌሎቹ የቤተሰቡ አባላት ምግቡ ያለበትን ቦታ ለማሳወቅ ያገሣሉ። አንበሶች በሚያድኑበት ጊዜ የሚያድኗቸውን እንስሳት ለማስደንበር ብለው አያገሡም። ሪቻርድ ኤስቲዝ ዘ ቢሄቭየር ጋይድ ቱ አፍሪካን ማማልስ በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “አንበሶች የሚያድኑትን እንስሳ ለማጥመድ ሲሉ ሆን ብለው እንደሚያገሡ የሚጠቁም ምንም ነገር የለም (በተሞክሮዬ እንዳየሁት በአንበሳ የሚታደኑ እንስሳት አንበሳ ለሚያሰማው የግሣት ድምፅ ብዙም ትኩረት አይሰጡም)።” የግርጌ ማስታወሻ ሲምባ በስዋሂሊ “አንበሳ” ማለት ነው። የዱር አራዊት ታላላቅ ድመቶች የኢትዮጵያ አጥቢ እንስሳት
14595
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%A5%E1%88%AD%20%E1%88%8D%E1%8A%93%E1%88%8D%E1%8D%8D%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
በሥር ልናልፍ ነው
አማኑኤል ሆስፒታል አንድ የአእምሮ ዶክተር እብዶች ወደ ውጭ እየወጡ ያስቸግሩትና በመውጫው በር ወለሉ ላይ መስመር ያሰምርና «ከዚህ በኋላ ማንም ከዚህ መስመር እንዳያልፍ» ይላቸዋል። ትንሽ ቆይቶ ሲመጣ ወለሉ ላይ ሲንፋቀቁ ያያቸውና «ምን እየስራችሁ ነው?» ሲላቸው አንዱ ተነሳና «በሥር ልናልፍ ነው» ብሎ ይመልሳል። ከመስመሩ ሥር መሆኑ ነው። የኢትዮጵያ ቀልዶች
50085
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8B%B6%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
ሶዶ (ወረዳ)
ሶዶ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ወረዳ ነው። ስሙ የመጣውም ከሚኖሩበት ጉራጌ ሶዶ ወይም ክስታኔ ብሔር ነው፤ እነሱም የሶዶኛ (ጉራግኛ) ተናጋሪዎች ናቸው። በሶዶ ውስጥ ያለው ዋና ከተማ ቡዌ ነው። የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መቃብር በመድረከብድ አቦ ገዳም ይገኛል፤ የጢያ ድንጋይ ሐውልቶችም በወረዳው አሉ። የኢትዮጵያ ወረዳዎች
30804
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%83%20%E1%89%B3%E1%8B%A8%20%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%8C%E1%8B%8E%E1%89%BD
የአለቃ ታየ ተረትናምሳሌዎች
ሁለት የወደደ አንድ ያጣል ሎሌ መስሎ ቢሰሩ ጌታ መስሎ ይበሉ ላለፈው አይጠጠቱም ለሚመጣው አይበለጡም ላም ካልዋለበት ኩበት ለቀማ ለሽማግሌ የሚያስተምር በውኃ ላይ ይጽፋል ለሕፃን የሚያስተምር በደንጊያ ላይ ይጽፋል ማሩን አምርሮ ወተቱን አጥቁሮ ቢነግርህ አትመን ሲመክሩት ያጠፋል ልጅ ሲታጠቡት ያድፋል እጅ ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል ስንዴ ቢፈትጉት ይነጣል ነገር ቢመረምሩት ይወጣል በሰም ያጣበቁት ጥርስ ቢስቁበት አያደምቅ ቢበሉበት አያደቅ በጆሮ ከሰሙት ባይን ያዩት በጋ ቢዳምን ይዘንብ ይመስላል ሽማግሌ ቢያጐብብ ይወጋ የመስላል ባፍ ላይ ይረሳል በመጣፍ ላይ ይወሳል ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ይከብዳል በኋላ እየቀለለ ይሔዳል አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች አህያን ተላም ነድዋት እሜቴን ከማዝገም አዝሎ መሮጥ ይሻል እንደ ሰው በከተማ እንዳውሬ በጨለማ እንደ ጆሮ ትልቅ እንደ ዓይን ትንሽ የለም እንጀራን ከባድ ዋይን ከዘመድ አይብን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ተመለስ ከሊቃውንት ሊቅ የሰማዩን በመጣፍ የምድሩን ባፍ የሚያውቅ ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ ከመድረሷ ጎመን መቀንጠሷ ከመጣፍ ይበልጣል የመምር አፍ ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል ከበሬ በሮች፣ ካህዮች አህያ ከእግዚያብሔር ወዲያ ፈጣሪ ከዳኛ ወዲያ መርማሪ ከከታም ቅሬ ትሻለኝ ያገሬ ከገጠር ቄስ የደብር እመበለት ትሻላለች ካጭር ምከር ከረጅም ውረር ከፍትፍቱ ፊቱ ከጠላው ማቶቱ ዐባይ ማደሪያ ያለው ግንድ ይዞ ይዞራል ዓይን ከማየት ጆሮ ከመስማት አይጠግቡም ዘሆን የዋለችበትን ትመስላለች የማይታዘዝ ሎሌ የማያስታርቅ ሽማግሌ ታስሮ እንደሚጮኽ አለሌ የሴት አፈኛ የበቅሎ መድን ትሆናለች የሴት ደንደሁራ ከባልዋ ሆድዋን ትፈራ የሰነፍ ልቡ ዓይኑ ነው የወታደር ወዳጅ እህለ ፈጅ የዘላን ወዳጅ እሳረ ፈጅ የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የጨዋ አሮጌ ከደጀ ሰላም የባለጌ አሮጌ ከላም ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም ዘመድ ቢረዳዳ ችጋርም አይጎዳ ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ ፈሪ ለባልንጀራው አይሸሽም ፈረሰኛ ሲሸሽ እግረኛን ምን አቆመው አለቃ ታየ ተረትና ምሳሌ
1912
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%8C%8D%E1%8B%9B%E1%89%B6%E1%89%BD
የተባበሩት ግዛቶች
ይህ ፅሑፍ ስለ አገሪቱ ነው። ስለ አህጉሮች ለመረዳት፣ ስሜን አሜሪካ ወይንም ደቡብ አሜሪካን ይዩ። ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ (ዩኤስኤ ወይም ዩኤስኤ)፣ አሜሪካ በተለምዶ ዩናይትድ ስቴትስ ( ወይም በ18ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ዩኤስ በሰሜን አሜሪካ መስፋፋት ጀመረች፣ ቀስ በቀስ አዳዲስ ግዛቶችን ማግኘት፣ አንዳንዴም በጦርነት፣ አሜሪካዊያን ተወላጆችን በተደጋጋሚ እያፈናቀለች እና አዳዲስ ግዛቶችን መቀበል ጀመረች። እ.ኤ.አ. በ 1848 ዩናይትድ ስቴትስ አህጉሩን ከምስራቅ ወደ ምዕራብ ዘረጋች። በባርነት ተግባር ላይ የተነሳው ውዝግብ ያበቃው በአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት የቀሩትን የሕብረቱን ግዛቶች ተዋግቶ በነበረው የአሜሪካ ኮንፌዴሬሽን ግዛቶች መለያየት ነው። በህብረቱ ድል እና ጥበቃ፣ ባርነት በአስራ ሶስተኛው ማሻሻያ ተወገደ። እ.ኤ.አ. በ 1900 ዩናይትድ ስቴትስ የዓለም ትልቁ ኢኮኖሚ ሆነች ፣ እና የስፔን-አሜሪካ ጦርነት እና አንደኛው የዓለም ጦርነት አገሪቷን የዓለም ኃያል ሀገር አድርጓታል። እ.ኤ.አ. በ 1941 ጃፓን በፐርል ሃርበር ላይ ከደረሰች ድንገተኛ ጥቃት በኋላ ዩናይትድ ስቴትስ በተባበሩት መንግስታት ወደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ገባች ። ከጦርነቱ በኋላ ዩናይትድ ስቴትስ እና ሶቪየት ኅብረት የዓለም ሃያላን አገሮች ሆኑ። በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት ሁለቱም አገሮች የርዕዮተ ዓለም የበላይነትን ለማስፈን ትግል ቢያካሂዱም ቀጥተኛ ወታደራዊ ግጭትን አስቀርተዋል። በ1969 የአሜሪካ የጠፈር በረራ ሰዎችን ለመጀመሪያ ጊዜ በጨረቃ ላይ ባሳረፈው የጠፈር ሬስ ውድድርም ተወዳድረዋል። በተመሳሳይ ጊዜ፣ የሲቪል መብቶች እንቅስቃሴ የግዛት እና የአካባቢ የጂም ክራውን ህጎች እና ሌሎች በአፍሪካ አሜሪካውያን ላይ የሚደርሰውን የዘር መድልዎ የሚሽር ህግ አወጣ። እ.ኤ.አ. በ 1991 የሶቪየት ህብረት መፍረስ የቀዝቃዛውን ጦርነት በማቆም ዩናይትድ ስቴትስ የዓለም ብቸኛ ልዕለ ኃያል ሀገር እንድትሆን አድርጓታል። እ.ኤ.አ. በ2001፣ የሴፕቴምበር 11 ጥቃቶችን ተከትሎ፣ ዩናይትድ ስቴትስ የአፍጋኒስታን ጦርነትን እና የኢራቅ ጦርነትን ን ጨምሮ የአለም አቀፍ ጦርነት በሽብርተኝነት ግንባር ቀደም አባል ሆነች። ዩናይትድ ስቴትስ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ነው, ሁለት የተለያዩ የመንግስት አካላትን ጨምሮ ሶስት የተለያዩ የመንግስት ቅርንጫፎች አሉት. ሊበራል ዲሞክራሲ ሲሆን የገበያ ኢኮኖሚ አለው። በአለም አቀፍ የህይወት ጥራት፣ የገቢ እና የሀብት መለኪያ፣ የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት፣ የሰብአዊ መብቶች፣ ፈጠራ እና የትምህርት ደረጃዎች በጣም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ዝቅተኛ የሙስና ደረጃ አለው. ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም ላይ ካሉ ማናቸውም ፖሊሲዎች በእያንዳንዱ ሰው ከፍተኛውን መካከለኛ ገቢ አላት። ከፍተኛ የእስር እና የእኩልነት እጦት እና ሁለንተናዊ የጤና እንክብካቤ የላትም። የባህሎች እና የብሄር ብሄረሰቦች መፍለቂያ፣ ዩኤስ የተቀረፀው በዘመናት በዘለቀው የኢሚግሬሽን ነው። ዩናይትድ ስቴትስ በከፍተኛ ደረጃ የበለጸገች አገር ናት፣ ኢኮኖሚዋ ከዓለም አቀፉ የሀገር ውስጥ ምርት ሩብ ያህል የሚሸፍን ሲሆን በገበያ ምንዛሪ ዋጋ ከዓለም ትልቁ ናት። በዋጋ ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም ትልቁ አስመጪ እና ሁለተኛዋ ላኪ ነች። ምንም እንኳን ከጠቅላላው የአለም ህዝብ ከ 4.2% በላይ ብቻ ቢይዝም, ዩኤስ በአለም ላይ ካለው አጠቃላይ ሀብት ከ 30% በላይ ይዛለች, በየትኛውም ሀገር ትልቁን ድርሻ ይይዛል. ዩናይትድ ስቴትስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፣ የአለም ባንክ ፣ የአለም የገንዘብ ድርጅት ፣ የአሜሪካ መንግስታት ድርጅት ፣ ኔቶ ፣ የኳድሪተራል የደህንነት ውይይት መስራች አባል እና የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል ነች። ሀገሪቱ ከሲሶ በላይ ለሚሆነው የአለም ወታደራዊ ወጪ ተጠያቂ ስትሆን በአለም ላይ ግንባር ቀደም ወታደራዊ ሃይል እንዲሁም መሪ የፖለቲካ፣ የባህል እና የሳይንስ ሃይል ነች። ሥርወ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የታወቀው "አሜሪካ" የሚለው ስም በ 1507 የጀመረው በጀርመናዊው የካርታግራፍ ባለሙያ ማርቲን ዋልድሴምሙለር በተዘጋጀው የዓለም ካርታ ላይ በፈረንሳይ ሴንት-ዲዬ-ዴስ ቮስጌስ ከተማ ውስጥ ታይቷል. በካርታው ላይ ስሙ ለአሜሪጎ ቬስፑቺ ክብር ሲባል አሁን ደቡብ አሜሪካ ተብሎ በሚጠራው በትልልቅ ፊደላት ይታያል። ምዕራብ ህንዶች የእስያ ምሥራቃዊ ድንበርን እንደማይወክሉ ነገር ግን ቀደም ሲል ያልታወቀ የመሬት ስፋት አካል መሆናቸውን የገለፀው ጣሊያናዊው አሳሽ የመጀመሪያው ነው። እ.ኤ.አ. በ 1538 የፍሌሚሽ ካርቶግራፈር ጄራርደስ መርኬተር "አሜሪካ" የሚለውን ስም በራሱ የዓለም ካርታ ላይ ተጠቅሞ በመላው ምዕራባዊ ንፍቀ ክበብ ላይ ተግባራዊ አደረገ. "ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ" ለሚለው ሐረግ የመጀመሪያው ዶክመንተሪ ማስረጃ በጥር 2, 1776 በስቴፈን ሞይላን ለጆርጅ ዋሽንግተን ረዳት-ደ-ካምፕ ጆሴፍ ሪድ ከጻፈው ደብዳቤ ጀምሮ ነው። ሞይላን በአብዮታዊ ጦርነት ጥረት ውስጥ እርዳታ ለመጠየቅ “ከአሜሪካ ወደ ስፔን በሙሉ እና በቂ ሃይሎች ለመሄድ ፍላጎቱን ገልጿል። ለመጀመሪያ ጊዜ የታወቀው “ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ” የሚለው ሐረግ ስም-አልባ በሆነ መጣጥፍ ውስጥ ነበር። የቨርጂኒያ ጋዜት ጋዜጣ በዊልያምስበርግ፣ ሚያዝያ 6 ቀን 1776 በጆን ዲኪንሰን ተዘጋጅቶ ከሰኔ 17 ቀን 1776 በኋላ የተጠናቀቀው ሁለተኛው የኮንፌዴሬሽን አንቀጾች ረቂቅ “የዚህ ኮንፌዴሬሽን ስም ‘ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ’ ይሆናል።” የአንቀጾቹ የመጨረሻ እትም አወጀ። እ.ኤ.አ. በ1777 መጨረሻ ላይ ለማፅደቅ ወደ ግዛቶች ተልኳል ፣ “የዚህ ኮንፌዴሬሽን ስቲል “ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ” ይሆናል ብለዋል ። በሰኔ 1776 ቶማስ ጄፈርሰን "የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ" የሚለውን ሐረግ በሁሉም አቢይ ሆሄያት "የመጀመሪያው ሻካራ ድራግ" የነጻነት መግለጫ ርዕስ ላይ ጽፏል. ይህ የሰነዱ ረቂቅ እስከ ሰኔ 21 ቀን 1776 ድረስ አልወጣም እና ዲኪንሰን በሰኔ 17 የኮንፌዴሬሽን አንቀጾች ረቂቅ ላይ ቃሉን ከመጠቀሙ በፊት ወይም በኋላ መጻፉ ግልፅ አይደለም ። አጭር ቅጽ "ዩናይትድ ስቴትስ" እንዲሁ መደበኛ ነው. ሌሎች የተለመዱ ቅርጾች ""፣ "" እና "አሜሪካ" ናቸው። የቃል ስሞች "" ናቸው። እና በአለም አቀፍ ደረጃ "ግዛቶች". በ 18 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በነበሩት የአሜሪካ ግጥሞች እና ዘፈኖች ታዋቂ የሆነው "ኮሎምቢያ" መነሻው ከክርስቶፈር ኮሎምበስ ነው ። ሁለቱም "" እና "" በዩኤስ የቦታ-ስሞች, ኮሎምበስ, ኦሃዮን ጨምሮ በተደጋጋሚ ይታያሉ; ኮሎምቢያ, ደቡብ ካሮላይና; እና የኮሎምቢያ ዲስትሪክት. በምዕራባዊው ንፍቀ ክበብ ውስጥ ያሉ ቦታዎች እና ተቋማት ኮሎን፣ ፓናማ፣ የኮሎምቢያ ሀገር፣ የኮሎምቢያ ወንዝ እና የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ሁለቱን ስሞች ይይዛሉ። "ዩናይትድ ስቴትስ" የሚለው ሐረግ በመጀመሪያ በአሜሪካውያን አጠቃቀም ብዙ ቁጥር ነበረው። የግዛቶች ስብስብን ገልጿል-ለምሳሌ, "ዩናይትድ ስቴትስ ናቸው..." የነጠላ ቅርጽ የእርስ በርስ ጦርነት ካበቃ በኋላ ታዋቂ ሆነ እና አሁን መደበኛ አጠቃቀም ነው. የዩናይትድ ስቴትስ ዜጋ "አሜሪካዊ" ነው. "ዩናይትድ ስቴትስ", "አሜሪካዊ" እና "ዩ.ኤስ." አገሪቷን በቅጽል ("የአሜሪካ እሴቶች"፣ "የአሜሪካ ኃይሎች") ተመልከት። በእንግሊዘኛ "አሜሪካዊ" የሚለው ቃል ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በቀጥታ ያልተገናኙ ርዕሰ ጉዳዮችን ወይም ጉዳዮችን እምብዛም አያሳይም። የአገሬው ተወላጆች እና የቅድመ-ኮሎምቢያ ታሪክ የሰሜን አሜሪካ የመጀመሪያዎቹ ነዋሪዎች በቤሪንግ የመሬት ድልድይ ከሳይቤሪያ እንደተሰደዱ እና ቢያንስ ከ 12,000 ዓመታት በፊት እንደደረሱ በአጠቃላይ ተቀባይነት አግኝቷል ። ይሁን እንጂ አንዳንድ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የመድረሻ ቀን እንኳን ቀደም ብሎ ነበር። ከክርስቶስ ልደት በፊት በ11,000 አካባቢ ብቅ ያለው የክሎቪስ ባህል የአሜሪካን አሜሪካን የመጀመሪያ የሰፈራ ማዕበል ይወክላል ተብሎ ይታመናል። ይህ ምናልባት በሰሜን አሜሪካ ወደ ፍልሰት ከሦስት ዋና ዋና ማዕበል መካከል የመጀመሪያው ነበር; በኋላ ላይ ማዕበሎች የአሁኖቹ የአታባስካን፣ የአሌውትስ እና የኤስኪሞስን ቅድመ አያቶች አመጡ። በጊዜ ሂደት፣ በሰሜን አሜሪካ ያሉ የአገሬው ተወላጆች ባህሎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወሳሰቡ እየጨመሩ ይሄዳሉ፣ እና አንዳንዶቹ እንደ ደቡብ ምስራቅ የቅድመ-ኮሎምቢያ ሚሲሲፒያን ባህል የላቀ ግብርና፣ አርክቴክቸር እና ውስብስብ ማህበረሰቦችን አዳብረዋል። የካሆኪያ ከተማ-ግዛት በዘመናዊቷ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ትልቁ፣ በጣም ውስብስብ የቅድመ-ኮሎምቢያ አርኪዮሎጂ ጣቢያ ነው። በአራት ማዕዘናት ክልል፣ የአባቶች ፑብሎአን ባህል ከብዙ መቶ ዓመታት የግብርና ሙከራ አድጓል። በደቡባዊ ታላቁ ሀይቆች አካባቢ የሚገኘው የተመሰረተው በአስራ ሁለተኛው እና አስራ አምስተኛው ክፍለ ዘመን መካከል በሆነ ወቅት ነው። በአትላንቲክ ውቅያኖስ ዳርቻ ላይ በጣም ታዋቂ የሆኑት የአልጎንኩዊያን ጎሳዎች ነበሩ ፣ አደን እና ወጥመድን ይለማመዱ ፣ ከእርሻ ውስንነት ጋር። በአውሮፓ ግንኙነት ጊዜ የሰሜን አሜሪካን ተወላጅ ህዝብ መገመት ከባድ ነው። የስሚዝሶኒያን ተቋም ባልደረባ የሆኑት ዳግላስ ኤች ኡቤላከር በደቡብ አትላንቲክ ግዛቶች 92,916 ህዝብ እና 473,616 ህዝብ በባህረ ሰላጤው ግዛቶች እንዳሉ ይገምታሉ፣ ነገር ግን አብዛኞቹ ምሁራን ይህን አሃዝ በጣም ዝቅተኛ አድርገው ይመለከቱታል። አንትሮፖሎጂስት ሄንሪ ኤፍ ዶቢንስ የህዝቡ ብዛት እንደሆነ ያምኑ ነበር። በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ ዳርቻ ወደ 1.1 ሚሊዮን አካባቢ፣ 2.2 ሚሊዮን ሰዎች በፍሎሪዳ እና በማሳቹሴትስ መካከል፣ 5.2 ሚሊዮን በሚሲሲፒ ሸለቆ እና ገባር ወንዞች፣ እና በፍሎሪዳ ባሕረ ገብ መሬት ውስጥ ወደ 700,000 የሚጠጉ ሰዎች ይጠቁማሉ። የአውሮፓ ሰፈራዎች በኖርስ የባህር ዳርቻ ኒው ኢንግላንድ ቅኝ ግዛት ቀደም ብሎ የይገባኛል ጥያቄዎች አከራካሪ እና አከራካሪ ናቸው። በ1513 ወደ ፍሎሪዳ የተጓዘው እንደ ሁዋን ፖንሴ ዴ ሊዮን ያሉ የስፔን ድል አድራጊዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የተረጋገጠው አውሮፓውያን ወደ አህጉራዊው ዩናይትድ ስቴትስ መግባታቸው የተረጋገጠ ነው። ቀደም ሲልም ክሪስቶፈር ኮሎምበስ በ1493 ጉዞው በፖርቶ ሪኮ እና ሳን ላይ አርፏል። ጁዋን ከአሥር ዓመት በኋላ በስፔኖች ሰፍሯል። ስፔናውያን በፍሎሪዳ እና በኒው ሜክሲኮ የመጀመሪያዎቹን ሰፈሮች አቋቁመዋል፣ ለምሳሌ እንደ ሴንት አውጉስቲን ፣ ብዙ ጊዜ የሀገሪቱ ጥንታዊ ከተማ እና ሳንታ ፌ። ፈረንሳዮች በሚሲሲፒ ወንዝ አጠገብ የራሳቸውን ሰፈራ መስርተዋል፣ በተለይም ኒው ኦርሊንስ። በሰሜን አሜሪካ ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ የተሳካው የእንግሊዝ ሰፈር በቨርጂኒያ ቅኝ ግዛት በ1607 በጄምስታውን እና ከፒልግሪሞች ቅኝ ግዛት በፕሊማውዝ በ1620 ተጀመረ።በአህጉሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጠው የህግ አውጭ ምክር ቤት የቨርጂኒያ የቡርጌሰስ ቤት በ1619 ተመሠረተ።እንደ ሰነዶች ያሉ የሜይፍላወር ኮምፓክት እና የኮነቲከት መሠረታዊ ትዕዛዞች በመላው የአሜሪካ ቅኝ ግዛቶች የሚለሙ ተወካዩ ራስን በራስ ማስተዳደር እና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን አቋቁመዋል። ብዙ የእንግሊዝ ሰፋሪዎች የሀይማኖት ነፃነት ለማግኘት የመጡ ክርስቲያኖችን ይቃወሙ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1784 ሩሲያውያን በአላስካ ፣ በሦስት ቅዱሳን ቤይ ሰፈር ለመመስረት የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ነበሩ። ራሽያ አሜሪካ በአንድ ወቅት አብዛኛውን የአላስካ ግዛት ይዛለች። በቅኝ ግዛት ዘመን መጀመሪያ ላይ፣ ብዙ የአውሮፓ ሰፋሪዎች ለምግብ እጥረት፣ ለበሽታ እና በአሜሪካ ተወላጆች ጥቃት ይደርስባቸው ነበር። የአሜሪካ ተወላጆችም ብዙ ጊዜ ከአጎራባች ጎሳዎች እና ከአውሮፓ ሰፋሪዎች ጋር ይዋጉ ነበር። በአብዛኛዎቹ ሁኔታዎች ግን የአገሬው ተወላጆች እና ሰፋሪዎች እርስ በርስ መደጋገፍ ጀመሩ. ሰፋሪዎች ለምግብ እና ለእንስሳት እርባታ ይገበያዩ ነበር; ተወላጆች ለጠመንጃ፣ መሳሪያዎች እና ሌሎች የአውሮፓ እቃዎች። የአገሬው ተወላጆች ብዙ ሰፋሪዎች በቆሎ፣ ባቄላ እና ሌሎች ምግቦችን እንዲያለሙ አስተምረዋል። አውሮፓውያን ሚስዮናውያን እና ሌሎች የአሜሪካ ተወላጆችን "ማሰልጠን" አስፈላጊ እንደሆነ ተሰምቷቸው የአውሮፓን የግብርና ልምዶች እና የአኗኗር ዘይቤዎችን እንዲከተሉ አሳስበዋቸዋል። ነገር ግን፣ በሰሜን አሜሪካ በተስፋፋው የአውሮፓ ቅኝ ግዛት፣ የአሜሪካ ተወላጆች ተፈናቅለው ብዙ ጊዜ ተገድለዋል። የአሜሪካ ተወላጆች አውሮፓውያን ከደረሱ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች ቀንሷል, በዋነኝነት እንደ ፈንጣጣ እና ኩፍኝ ባሉ በሽታዎች. የዩናይትድ ስቴትስ ካርታ በምስራቅ የባህር ዳርቻ ላይ የመጀመሪያዎቹን አስራ ሶስት ቅኝ ግዛቶች ያሳያል የመጀመሪያዎቹ አሥራ ሦስት ቅኝ ግዛቶች (በቀይ የሚታየው) በ1775 ዓ.ም አውሮፓውያን ሰፋሪዎችም የአፍሪካን ባሪያዎች ወደ ቅኝ ግዛት አሜሪካ በትራንስ አትላንቲክ የባሪያ ንግድ ማዘዋወር ጀመሩ።የሐሩር ክልል በሽታዎች ዝቅተኛ ስርጭት እና የተሻለ ህክምና በመኖሩ ባሪያዎች በሰሜን አሜሪካ ከደቡብ አሜሪካ የበለጠ የህይወት ተስፋ ነበራቸው።ይህም ፈጣን እድገት አስከትሏል። ቁጥራቸው. የቅኝ ገዥው ማህበረሰብ በባርነት ሃይማኖታዊ እና ሥነ ምግባራዊ አንድምታዎች ላይ በአብዛኛው የተከፋፈለ ሲሆን በርካታ ቅኝ ግዛቶች ድርጊቱን የሚቃወሙ እና የሚደግፉ ድርጊቶችን ፈጽመዋል። ነገር ግን፣ በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ ላይ፣ አፍሪካውያን ባሮች በተለይ በአሜሪካ ደቡብ የሚኖሩ አውሮፓውያን አገልጋዮችን እንደ ጥሬ ገንዘብ ሰብል ተክተው ነበር። አስራ ሶስቱ ቅኝ ግዛቶች (ኒው ሃምፕሻየር፣ ማሳቹሴትስ፣ ኮነቲከት፣ ሮድ አይላንድ፣ ኒው ዮርክ፣ ኒው ጀርሲ፣ ፔንስልቬንያ፣ ዴላዌር፣ ሜሪላንድ፣ ቨርጂኒያ፣ ሰሜን ካሮላይና፣ ደቡብ ካሮላይና እና ጆርጂያ) በእንግሊዞች ይተዳደራሉ እንደ የውጭ አገር ጥገኛዎች. ያም ሆኖ ግን ለአብዛኞቹ ነፃ ሰዎች ምርጫ ክፍት የሆኑ የአካባቢ መንግስታት ነበሯቸው። እጅግ በጣም ከፍተኛ በሆነ የወሊድ መጠን፣ ዝቅተኛ የሞት መጠን እና የተረጋጋ ሰፈራ፣ የቅኝ ገዥው ህዝብ በፍጥነት አደገ፣ የአሜሪካ ተወላጆችን ሸፈነ። የ1730ዎቹ እና 1740ዎቹ የክርስቲያን ተሀድሶ እንቅስቃሴ ታላቁ መነቃቃት በመባል የሚታወቀው በሃይማኖት እና በሃይማኖታዊ ነፃነት ላይ ፍላጎት እንዲጨምር አድርጓል። በሰባት አመታት ጦርነት በአሜሪካ የፈረንሳይ እና የህንድ ጦርነት በመባል በሚታወቀው የብሪታንያ ሃይሎች ካናዳን ከፈረንሳይ ያዙ። የኩቤክ ግዛት ሲፈጠር፣ የካናዳ የፍራንኮፎን ህዝብ ከኖቫ ስኮሺያ፣ ኒውፋውንድላንድ እና አስራ ሶስት ቅኝ ግዛቶች እንግሊዝኛ ተናጋሪ የቅኝ ግዛት ጥገኝነት ተነጥሎ ይቆያል። እዚያ ይኖሩ የነበሩትን የአሜሪካ ተወላጆችን ሳይጨምር፣ አስራ ሶስት ቅኝ ግዛቶች በ1770 ከ2.1 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ነበራቸው፣ ይህም ከብሪታንያ አንድ ሶስተኛው ያህል ነበር። አዲስ መጤዎች ቢቀጥሉም, የተፈጥሮ መጨመር መጠን በ 1770 ዎቹ ጥቂት አሜሪካውያን ወደ ባህር ማዶ የተወለዱት በጣም ትንሽ ነበር. ቅኝ ግዛቶቹ ከብሪታንያ ርቀው ራስን በራስ የማስተዳደር እድገት አስችሏቸዋል፣ ነገር ግን ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ ስኬት የብሪታንያ ነገስታት በየጊዜው የንጉሣዊ ሥልጣኑን እንደገና ለማስከበር እንዲሞክሩ አነሳስቷቸዋል። ነፃነት እና መስፋፋት በአስራ ሶስት ቅኝ ግዛቶች ከብሪቲሽ ኢምፓየር ጋር የተዋጋው የአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት አውሮፓዊ ያልሆነ አካል በዘመናዊ ታሪክ ከአውሮፓ ሃይል ጋር የፈፀመው የመጀመሪያው የተሳካ የነጻነት ጦርነት ነው። አሜሪካውያን የ"ሪፐብሊካኒዝም" ርዕዮተ ዓለም አዳብረዋል፣ መንግሥት በሕዝብ ፍላጎት ላይ ያረፈ መሆኑን በአካባቢያቸው የሕግ አውጭ አካላት ላይ አስረግጠው ነበር። “እንደ እንግሊዛዊ መብታቸውን” እና “ያለ ውክልና ግብር አይከፈልም” ሲሉ ጠይቀዋል። እንግሊዞች ግዛቱን በፓርላማ እንዲያስተዳድሩ አጥብቀው ጠየቁ፣ ግጭቱም ወደ ጦርነት ተለወጠ። ሁለተኛው ኮንቲኔንታል ኮንግረስ፣ የተባበሩት ቅኝ ግዛቶችን የሚወክል ጉባኤ፣ የነጻነት መግለጫን ሐምሌ 4 ቀን 1776 በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። ይህ ቀን በየዓመቱ የነፃነት ቀን ተብሎ ይከበራል ። እ.ኤ.አ. በ 1777 የኮንፌዴሬሽን አንቀጾች ያልተማከለ መንግሥት እስከ 1789 ድረስ ይሠራ ነበር ። እ.ኤ.አ. በ 1781 በዮርክታውን ከበባ ከተሸነፈች በኋላ ብሪታንያ የሰላም ስምምነት ፈረመች ። የአሜሪካ ሉዓላዊነት በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና አገኘ፣ እና ሀገሪቱ ከማሲሲፒ ወንዝ በስተምስራቅ ያሉትን ሁሉንም መሬቶች ተሰጥቷታል። ከብሪታንያ ጋር ያለው ውጥረት ግን ቀረ፣ ወደ እ.ኤ.አ. በ1812 ወደ ጦርነት አመራ፣ እሱም በአቻ ተፋልሟል። ብሔርተኞች በ1787 የፊላዴልፊያ ኮንቬንሽን በመምራት በ1788 በክልላዊ ስምምነቶች የፀደቀውን የዩናይትድ ስቴትስ ሕገ መንግሥት በመጻፍ በ1789 በሥራ ላይ የዋለው ይህ ሕገ መንግሥት የፌደራል መንግሥቱን በሦስት ቅርንጫፎች በአዲስ መልክ አዋቅሮ ሰላምታና ሚዛንን በመፍጠር መርህ ላይ አዘጋጀ። ኮንቲኔንታል ጦርን ለድል ያበቃው ጆርጅ ዋሽንግተን በአዲሱ ሕገ መንግሥት መሠረት የተመረጠ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ነበር። የመብቶች ህግ፣ የፌዴራል የግል ነፃነቶችን ገደብ የሚከለክል እና የተለያዩ የህግ ከለላዎችን የሚያረጋግጥ፣ በ1791 ጸድቋል። ወደ ምዕራብ መስፋፋቱን የሚያሳይ የዩኤስ ካርታ በ1783 እና 1917 መካከል የዩናይትድ ስቴትስ ግዛት ግዥዎች ምንም እንኳን የፌደራል መንግስት በ1807 የአሜሪካን በአትላንቲክ የባሪያ ንግድ መሳተፍን ቢከለክልም፣ ከ1820 በኋላ፣ ከፍተኛ ትርፋማ የሆነውን የጥጥ ሰብል ማረስ በጥልቁ ደቡብ ውስጥ ፈነዳ፣ ከሱም ጋር የባሪያው ህዝብ። የሁለተኛው ታላቅ መነቃቃት በተለይም በ1800-1840 ሚሊዮኖችን ወደ ወንጌላዊ ፕሮቴስታንትነት ለወጠ። በሰሜን ውስጥ, አቦሊቲዝምን ጨምሮ በርካታ የማህበራዊ ማሻሻያ እንቅስቃሴዎችን አበረታቷል; በደቡብ፣ ሜቶዲስቶች እና ባፕቲስቶች በባሪያ ህዝቦች መካከል ወደ ክርስትና ተቀየሩ። ከ 18 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ ፣ አሜሪካዊያን ሰፋሪዎች ወደ ምዕራብ መስፋፋት ጀመሩ ፣ ይህም ረጅም ተከታታይ የአሜሪካ ህንድ ጦርነቶችን አስከትሏል ። የ 1803 የሉዊዚያና ግዢ የሀገሪቱን አካባቢ በእጥፍ ጨምሯል ፣ ስፔን በ 1819 ፍሎሪዳ እና ሌሎች የባህረ ሰላጤ የባህር ዳርቻ ግዛቶችን ሰጠች ፣ የቴክሳስ ሪፐብሊክ ተቀላቀለች። እ.ኤ.አ. በ 1845 በመስፋፋት ወቅት እና በ 1846 ከብሪታንያ ጋር የተደረገው የኦሪገን ስምምነት የአሜሪካን የአሜሪካን ሰሜን ምዕራብ እንዲቆጣጠር አደረገ ። በሜክሲኮ-አሜሪካ ጦርነት ድል በ 1848 የካሊፎርኒያ የሜክሲኮ መቋረጥ እና አብዛኛው የአሜሪካ ደቡብ ምዕራብ አሜሪካን አህጉር እንድትሆን አድርጓል። እ.ኤ.አ. እንደ የሐዋርያት ሥራ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ አጠቃላይ ስፋት 10% የሚጠጋውን እና ለግል የባቡር ሐዲድ ኩባንያዎች እና ኮሌጆች እንደ የመሬት ዕርዳታ ለነጮች አውሮፓውያን ሰፋሪዎች ሰፊ መጠን ያለው መሬት መሰጠቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን አነሳሳ። ከእርስ በርስ ጦርነት በኋላ፣ አዲስ አህጉር አቋራጭ የባቡር ሀዲዶች ሰፋሪዎችን በቀላሉ ማዛወርን፣ የውስጥ ንግድን ማስፋት እና ከአሜሪካውያን ተወላጆች ጋር ግጭቶችን ጨምሯል። እ.ኤ.አ. በ1869 አዲስ የሰላም ፖሊሲ የአሜሪካ ተወላጆችን ከጥቃት ለመጠበቅ፣ ተጨማሪ ጦርነትን ለማስወገድ እና የመጨረሻውን የአሜሪካ ዜግነታቸውን ለማስጠበቅ ቃል ገብቷል። ቢሆንም፣ መጠነ ሰፊ ግጭቶች በመላው ምዕራብ እስከ 1900ዎቹ ድረስ ቀጥለዋል። የእርስ በርስ ጦርነት እና የመልሶ ግንባታ ጊዜ በአፍሪካውያን እና በአፍሪካ አሜሪካውያን ባርነት ላይ የማይታረቅ የክፍል ግጭት በመጨረሻ ወደ አሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት አመራ። እ.ኤ.አ. በ1860 የሪፐብሊካን አብርሃም ሊንከን ምርጫ በአስራ ሶስት የባሪያ ግዛቶች የተካሄዱት ኮንቬንሽኖች መገንጠልን በማወጅ የአሜሪካ ኮንፌዴሬሽን ግዛቶችን ("ደቡብ" ወይም "ኮንፌዴሬሽን") ሲመሰርቱ የፌደራል መንግስት ("ህብረት") መገንጠል ህገወጥ ነው ሲል ይህንን መገንጠል ለማምጣት ወታደራዊ እርምጃ በተገንጣዮቹ ተጀመረ እና ህብረቱም ምላሽ ሰጠ። የሚቀጥለው ጦርነት በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ እጅግ ገዳይ የሆነ ወታደራዊ ግጭት ይሆናል ፣ ይህም ወደ 620,000 የሚጠጉ ወታደሮች እና ከ 50,000 በላይ ንፁሀን ዜጎች ሞት ምክንያት ሆኗል ። ህብረቱ መጀመሪያ ላይ ሀገሪቱን አንድነቷን ለመጠበቅ ተዋግቷል ። ቢሆንም፣ ከ1863 በኋላ የተጎዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ እና ሊንከን የነጻነት አዋጁን ሲያወጣ፣ ከህብረቱ እይታ አንጻር የጦርነቱ ዋና አላማ ባርነትን ማስወገድ ሆነ። በእርግጥ፣ ህብረቱ በኤፕሪል 1865 ጦርነቱን ሲያሸንፍ፣ በተሸነፈው ደቡብ ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ ግዛቶች የአስራ ሦስተኛውን ማሻሻያ እንዲያፀድቁ ይጠበቅባቸው ነበር፣ ይህም እንደ ቅጣት ሰራተኛ ካልሆነ በስተቀር ባርነትን ይከለክላል። ሌሎች ሁለት ማሻሻያዎችም ጸድቀዋል፣ የዜግነት እና የጥቁሮችን የመምረጥ መብቶችን ያረጋግጣሉ። ከጦርነቱ በኋላ ተሃድሶው በከፍተኛ ሁኔታ ተጀመረ። ፕሬዘዳንት ሊንከን በህብረቱ እና በቀድሞው ኮንፌዴሬሽን መካከል ወዳጅነትን እና ይቅርታን ለመፍጠር ሲሞክሩ፣ በኤፕሪል 14, 1865 የተገደለው ግድያ በሰሜን እና በደቡብ መካከል እንደገና እንዲፋታ አደረገ። በፌዴራል መንግስት ውስጥ ያሉ ሪፐብሊካኖች የደቡብን መልሶ ግንባታ ለመቆጣጠር እና የአፍሪካ አሜሪካውያንን መብት ለማረጋገጥ ግባቸው አድርገዋል። እ.ኤ.አ. በ1877 በተደረገው ስምምነት ሪፐብሊካኖች በ1876 የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዴሞክራቶች እንዲቀበሉ በደቡብ የሚገኙ የአፍሪካ አሜሪካውያንን መብት መጠበቅ ለማቆም ሲስማሙ ቆይተዋል። የደቡብ ነጮች ዴሞክራቶች፣ ራሳቸውን "ቤዛዊ" ብለው የሚጠሩት፣ ከዳግም ግንባታው ማብቂያ በኋላ፣ የአሜሪካን የዘር ግንኙነት መነሻ በማድረግ ደቡብን ተቆጣጠሩ። ከ1890 እስከ 1910 ድረስ ቤዛዎች የጂም ክሮው ህግ የሚባሉትን አቋቁመዋል፣ ይህም የብዙ ጥቁሮችን እና አንዳንድ ድሆች ነጮችን በመላ ክልሉ ተነጠቁ። ጥቁሮች በአገር አቀፍ ደረጃ በተለይም በደቡብ ውስጥ የዘር መለያየት ያጋጥማቸዋል። ተጨማሪ ኢሚግሬሽን፣ መስፋፋት እና ኢንዱስትሪያላይዜሽን በሰሜን ከከተማ መስፋፋት እና ከደቡብ እና ከምስራቅ አውሮፓ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የፍልሰተኞች ፍልሰት ለአገሪቱ ኢንዳስትሪላይዜሽን ተጨማሪ የሰው ኃይል አቅርቦ ባህሏን ቀይሯል። ብሄራዊ መሠረተ ልማት፣ ቴሌግራፍ እና አህጉር አቋራጭ የባቡር ሀዲዶችን ጨምሮ፣ የኢኮኖሚ እድገትን እና የአሜሪካን ኦልድ ምዕራብ የበለጠ ሰፈራ እና ልማት አነሳስቷል። ከጊዜ በኋላ የኤሌክትሪክ መብራት እና የስልክ ፈጠራ የመገናኛ እና የከተማ ህይወት ላይ ተጽእኖ ይኖረዋል. ዩናይትድ ስቴትስ ከ1810 እስከ 1890 ከሚሲሲፒ ወንዝ በስተ ምዕራብ የሕንድ ጦርነቶችን ተዋግታለች። አብዛኛዎቹ እነዚህ ግጭቶች የተጠናቀቁት የአሜሪካ ተወላጆች ግዛት በማቋረጥ እና በህንድ በተያዙ ቦታዎች ላይ በመታሰሩ ነው። በተጨማሪም፣ በ1830ዎቹ የእምባ መሄጃ መንገድ ህንዶችን በግዳጅ የሰፈረውን የህንድ የማስወገድ ፖሊሲ ምሳሌ ነው። ይህ በሜካኒካል እርሻ ስር የሚገኘውን የአከርክ እርሻን የበለጠ በማስፋፋት ለአለም አቀፍ ገበያዎች ትርፍ ጨምሯል። የሜይንላንድ መስፋፋት በ1867 አላስካን ከሩሲያ መግዛትን ያጠቃልላል። በ1893 በሃዋይ የሚገኙ የአሜሪካ ደጋፊ አካላት የሃዋይን ንጉሳዊ አገዛዝ ገልብጠው የሃዋይ ሪፐብሊክን መሰረቱ፣ በ1898 ዩናይትድ ስቴትስ የተቀላቀለችውን የሃዋይ ሪፐብሊክን መሰረተች። ፖርቶ ሪኮ፣ ጉዋም እና ፊሊፒንስ ተሰጡ። በስፔን በዚያው ዓመት፣ የስፔን-አሜሪካን ጦርነት ተከትሎ። አሜሪካዊው ሳሞአ በ1900 ከሁለተኛው የሳሞአ የእርስ በርስ ጦርነት ማብቂያ በኋላ በዩናይትድ ስቴትስ ተገዛ። የዩኤስ ቨርጂን ደሴቶች በ1917 ከዴንማርክ ተገዙ። በ19ኛው እና በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት የበርካታ ታዋቂ ኢንደስትሪ ሊቃውንት እድገት አበረታቷል። እንደ ኮርኔሊየስ ቫንደርቢልት፣ ጆን ዲ ሮክፌለር እና አንድሪው ካርኔጊ ያሉ ባለሀብቶች ሀገሪቷን በባቡር ሀዲድ፣ በፔትሮሊየም እና በብረት ኢንዱስትሪዎች እድገት መርተዋል። ባንኪንግ የምጣኔ ሀብት ዋና አካል ሆነ፣ ጄ.ፒ. ሞርጋን ጉልህ ሚና ተጫውቷል። የአሜሪካ ኤኮኖሚ አደገ፣ የዓለማችን ትልቁ ሆነ። እነዚህ አስደናቂ ለውጦች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው ኢ-እኩልነት እና ማህበራዊ አለመረጋጋት የታጀበ ሲሆን ይህም የተደራጀ የሰው ኃይል ከፖፕሊስት፣ ሶሻሊስት እና አናርኪስት እንቅስቃሴዎች ጋር እንዲስፋፋ አድርጓል።ይህ ወቅት በመጨረሻ የፕሮግረሲቭ ዘመን መምጣት ጋር አብቅቷል፣ ይህም የሴቶች ምርጫን፣ አልኮልን ጨምሮ ከፍተኛ ለውጦችን አድርጓል። መከልከል ፣ የፍጆታ ዕቃዎችን መቆጣጠር እና ለሠራተኛ ሁኔታዎች ውድድርን እና ትኩረትን ለማረጋገጥ የበለጠ ፀረ እምነት እርምጃዎች ። አንደኛው የዓለም ጦርነት፣ ታላቅ ጭንቀት፣ እና ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ዩናይትድ ስቴትስ አንደኛው የዓለም ጦርነት ከተቀሰቀሰበት እ.ኤ.አ. በ 1914 እስከ 1917 ድረስ ጦርነቱን ከአንደኛው የዓለም ጦርነት አጋሮች ጋር በመሆን ጦርነቱን በተቀላቀለችበት ጊዜ “ተዛማጅ ኃይል” ሆና በመካከለኛው ኃያላን ላይ ማዕበሉን ለማዞር ስትረዳ ቆይታለች። እ.ኤ.አ. በ1919፣ ፕሬዘደንት ውድሮው ዊልሰን በፓሪስ የሰላም ኮንፈረንስ የመሪነት ዲፕሎማሲያዊ ሚና ነበራቸው እና ዩናይትድ ስቴትስ የመንግስታቱን ሊግ እንድትቀላቀል አጥብቀው ተከራከሩ። ሆኖም ሴኔቱ ይህንን ለማጽደቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ የመንግሥታትን ማኅበር ያቋቋመውን የቬርሳይ ስምምነት አላፀደቀም። እ.ኤ.አ. በ1920 የሴቶች መብት ንቅናቄ የሴቶችን ምርጫ የሚሰጥ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ አሸነፈ። እ.ኤ.አ. በ 1920 ዎቹ እና 1930 ዎቹ ውስጥ የሬዲዮ ስርጭት ለሰፊ ግንኙነት እና ቀደምት ቴሌቪዥን መፈጠር ታየ ። የሮሪንግ ሃያዎቹ ብልጽግና በ 1929 የዎል ስትሪት ግጭት እና በታላቁ ጭንቀት መጀመሪያ አብቅቷል ። እ.ኤ.አ. በ 1932 ፕሬዝዳንት ሆነው ከተመረጡ በኋላ ፍራንክሊን ዲ. ሩዝቬልት በአዲሱ ስምምነት ምላሽ ሰጡ ። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን አሜሪካውያን ከደቡብ አሜሪካ የወጡበት ታላቅ ፍልሰት ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በፊት የጀመረው እና በ1960ዎቹ የተራዘመ ነው። እ.ኤ.አ. በ1930ዎቹ አጋማሽ የነበረው የአቧራ ጎድጓዳ ሳህን ብዙ ገበሬዎችን ድህነት ዳርጓል እና አዲስ የምዕራባዊ ፍልሰት ማዕበልን አነሳሳ።በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ በማርች 1941 በብድር-ሊዝ መርሃ ግብር አማካኝነት ለተባበሩት መንግስታት ቁሳቁሶችን ማቅረብ ጀመረች። ታኅሣሥ 7 ቀን 1941 የጃፓን ኢምፓየር በፐርል ሃርበር ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመሰንዘር ዩናይትድ ስቴትስ ከአክሲስ ኃይሎች ጋር ከተባበሩት መንግሥታት ጋር እንድትቀላቀልና በሚቀጥለው ዓመት ወደ 120,000 የሚጠጉ የዩኤስ ነዋሪዎችን (አሜሪካውያንን ጨምሮ) የጃፓናውያን ነዋሪዎችን ለመለማመድ አነሳሳ። መውረድ። ጃፓን ዩናይትድ ስቴትስን ቀድማ ብታጠቃም፣ ዩኤስ ነገር ግን "የአውሮፓ መጀመሪያ" የመከላከያ ፖሊሲን ተከትላለች።በዚህም ዩናይትድ ስቴትስ ሰፊውን የኤዥያ ቅኝ ግዛት ፊሊፒንስን ገለል አድርጋ ከጃፓን ወረራ እና ወረራ ጋር የተሸነፈችውን ትግል ታግላለች። በጦርነቱ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ ከብሪታንያ፣ ከሶቪየት ኅብረት እና ከቻይና ጋር በመሆን ከጦርነቱ በኋላ ያለውን ዓለም ለማቀድ ከተሰበሰቡት “አራቱ ኃያላን” አንዷ ነበረች። ምንም እንኳን ሀገሪቱ ወደ 400,000 የሚጠጉ ወታደራዊ ሰራተኞችን ቢያጣም ከጦርነቱ የበለጠ ጉዳት ሳይደርስበት በኢኮኖሚ እና በወታደራዊ ተጽእኖ ታየ። ዩናይትድ ስቴትስ በ እና ኮንፈረንሶች ላይ የመሪነት ሚና ተጫውታለች, በአዳዲስ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት እና በአውሮፓ ድህረ-ጦርነት እንደገና ማደራጀት ላይ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል. በአውሮፓ የተባበሩት መንግስታት ድል እንደተጎናጸፈ፣ እ.ኤ.አ. ከዚያም ዩናይትድ ስቴትስ እና ጃፓን በታሪክ ግዙፉ የባህር ኃይል ጦርነት በሆነው በሌይት ባሕረ ሰላጤ ጦርነት ተዋግተዋል። ዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያውን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ በማዘጋጀት በጃፓን በሄሮሺማ እና ናጋሳኪ ከተሞች በኦገስት 1945 ተጠቀመችባቸው። ሁለተኛው የዓለም ጦርነት አብቅቶ በሴፕቴምበር 2 ጃፓኖች እጅ ሰጡ። ቀዝቃዛ ጦርነት እና በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ዩናይትድ ስቴትስ እና ሶቪየት ኅብረት በካፒታሊዝም እና በኮምኒዝም መካከል በነበረው የርዕዮተ ዓለም ልዩነት ተገፋፍተው የቀዝቃዛው ጦርነት ተብሎ በሚጠራው ጦርነት ለሥልጣን፣ ለተጽዕኖ እና ለክብር ተወዳድረዋል። ዩኤስ እና የኔቶ አጋሮቿ በአንድ በኩል በሶቪየት ህብረት እና በዋርሶ ስምምነት አጋሮቿ በሌላ በኩል የአውሮፓን ወታደራዊ ጉዳዮች ተቆጣጠሩ። ዩኤስ የኮሚኒስት ተጽእኖን ለማስፋፋት የመከላከል ፖሊሲ አዘጋጅታለች። ዩናይትድ ስቴትስ እና ሶቪየት ኅብረት በውክልና ጦርነት ውስጥ ሲሳተፉ እና ኃይለኛ የኒውክሌር ጦር መሣሪያዎችን ሲያዘጋጁ ሁለቱ አገሮች ቀጥተኛ ወታደራዊ ግጭትን አስወገዱ። ዩናይትድ ስቴትስ በሶቪየት ደጋፊነት የምትመለከታቸዉን የሶስተኛው አለም እንቅስቃሴዎችን ትቃወም ነበር እና አልፎ አልፎም በግራ ክንፍ መንግስታት ላይ የአገዛዝ ለዉጥ እንዲደረግ ቀጥተኛ እርምጃ ትወስድ ነበር። የአሜሪካ ወታደሮች እ.ኤ.አ. በ1950-1953 በኮሪያ ጦርነት የኮሚኒስት የቻይና እና የሰሜን ኮሪያ ጦርን ተዋግተዋል። እ.ኤ.አ. በ 1957 የሶቪየት ኅብረት የመጀመሪያውን ሰው ሰራሽ ሳተላይት ወደ አመጠቀችው እና እ.ኤ.አ. በቬትናም ጦርነት ፣ በ1965 የውጊያ ኃይሎችን አስተዋውቋል። በቤት ውስጥ፣ ዩኤስ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ መስፋፋት እና የህዝቡ እና የመካከለኛው መደብ ፈጣን እድገት አጋጥሟታል። የሴቶች የጉልበት ተሳትፎ ከጨመረ በኋላ በተለይም በ1970ዎቹ በ1985 አብዛኞቹ ሴቶች 16 እና ከዚያ በላይ የሆናቸው ሴቶች ተቀጥረው ነበር። የኢንተርስቴት ሀይዌይ ሲስተም ግንባታ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ውስጥ የሀገሪቱን መሠረተ ልማት ለውጦታል። ሚሊዮኖች ከእርሻ እና ከውስጥ ከተሞች ወደ ትላልቅ የከተማ ዳርቻዎች የመኖሪያ ቤቶች ተንቀሳቅሰዋል። እ.ኤ.አ. በ 1959 ዩናይትድ ስቴትስ በመደበኛነት ከተከታታይ ዩናይትድ ስቴትስ አልፋለች ፣ የአላስካ እና የሃዋይ ግዛቶች በቅደም ተከተል ፣ 49 ኛው እና 50 ኛው ግዛቶች ወደ ህብረት ሲገቡ። እያደገ የመጣው የሲቪል መብቶች ንቅናቄ መለያየትን እና መድልዎን ለመጋፈጥ አል-አመጽ ተጠቅሟል። ኪንግ ጁኒየር ታዋቂ መሪ እና መሪ መሆን። እ.ኤ.አ. በ 1968 በሲቪል መብቶች ህግ ውስጥ የተጠናቀቁ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች እና ህጎች ጥምረት የዘር መድልዎ ለማስቆም ፈለገ ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ፣ የፀረ-ባህል እንቅስቃሴ ጨመረ ፣ ይህም በ ትናም ጦርነት ፣ በጥቁር ኃይል እንቅስቃሴ እና በጾታዊ አብዮት ተቃውሞ የተነሳ። የ"ድህነት ጦርነት" መጀመር የመብቶች እና የበጎ አድራጎት ወጪዎችን አስፋፍቷል፣ ከነዚህም መካከል ሜዲኬር እና ሜዲኬይድ መፍጠር፣ ሁለቱን መርሃ ግብሮች ለአረጋውያን እና ድሆች በቅደም ተከተል የጤና ሽፋን ይሰጣሉ፣ እና በምክንያት የተፈተነ የምግብ ስታምፕ ፕሮግራም እና ለቤተሰቦች ርዳታ ጥገኛ ልጆች. እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ እና በ 1980 ዎቹ መጀመሪያ ላይ የ መጀመሪያ ታየ። ዩናይትድ ስቴትስ በዮም ኪፑር ጦርነት ወቅት እስራኤልን ደግፋለች; በምላሹም ሀገሪቱ ከኦፔክ መንግስታት የነዳጅ ማዕቀብ ገጥሟታል፣ ይህም የ1973 የነዳጅ ቀውስ አስከትሏል። ከተመረጡ በኋላ ፕሬዚደንት ሮናልድ ሬጋን ለኢኮኖሚው መቀዛቀዝ በነጻ ገበያ ተኮር ማሻሻያዎች ምላሽ ሰጥተዋል። የዲቴንቴ ውድቀትን ተከትሎ “መያዣን” ትቶ ወደ ሶቪየት ዩኒየን የበለጠ ጨካኝ የሆነውን “የመመለሻ” ስትራቴጂን አነሳ። እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ መገባደጃ ላይ ከሶቪየት ኅብረት ጋር በነበረው ግንኙነት “ቀለጥን” አመጣ እና በ1991 መውደቅ በመጨረሻ የቀዝቃዛ ጦርነትን አቆመ። . ይህ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የዓለም የበላይ ኃያላን እንደመሆኗ አለመወዳደር አመጣ። ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ግጭት በ1990 ኢራቅ የዩናይትድ ስቴትስ አጋር የሆነችውን ኩዌትን በወረረችበት ወቅት ቀውስ አስከትሏል። አለመረጋጋት እንዳይስፋፋ በመፍራት በነሀሴ ወር ፕሬዝዳንት ጆርጅ ኤች.ደብሊው ቡሽ በኢራቅ ላይ የባህረ ሰላጤውን ጦርነት ከፍተው መርተውታል። እ.ኤ.አ. እስከ የካቲት 1991 ድረስ ከ34 ሀገራት በተውጣጡ ጥምር ሃይሎች ሲካሄድ የነበረው የኢራቅ ጦር ከኩዌት በማባረር እና የንጉሳዊ ስርዓቱን ወደ ነበረበት በመመለስ አበቃ። በዩኤስ ወታደራዊ መከላከያ አውታሮች ውስጥ የመነጨው በይነመረብ ወደ አለም አቀፍ የትምህርት መድረኮች ከዚያም በ1990ዎቹ ወደ ህዝብ ተሰራጭቶ በአለም ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና ባህል ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል። በዶት ኮም ቡም ፣ የተረጋጋ የገንዘብ ፖሊሲ ​​እና የማህበራዊ ደህንነትን ቀንሷል። እ.ኤ.አ. በ 1990 ዎቹ ውስጥ በዘመናዊው የአሜሪካ ታሪክ ውስጥ ረጅሙ ኢኮኖሚያዊ መስፋፋት ታይቷል ። ከ 1994 ጀምሮ ዩኤስ የሰሜን አሜሪካን የነፃ ንግድ ስምምነት () ተፈራረመ ፣ ይህም በአሜሪካ ፣ በካናዳ እና በሜክሲኮ መካከል የንግድ ልውውጥ እንዲጨምር አድርጓል ። 21 ኛው ክፍለ ዘመን በሴፕቴምበር 11, 2001 የአልቃይዳ አሸባሪ ጠላፊዎች የመንገደኞች አውሮፕላኖችን በኒውዮርክ ከተማ ወደሚገኘው የአለም ንግድ ማእከል እና በዋሽንግተን ዲሲ አቅራቢያ በሚገኘው ፔንታጎን በመብረር ወደ 3,000 የሚጠጉ ሰዎችን ገድለዋል። በኋላ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከጥቃቶቹ ጋር በተያያዙ ህመሞች ሞተዋል፣ እና ምናልባትም በሺዎች የሚቆጠሩ የመጀመሪያ ምላሽ ሰጭዎች፣ የጽዳት ሰራተኞች እና የተረፉ ሰዎች በረጅም ጊዜ ተፅእኖዎች ይሰቃያሉ። በምላሹም ፕሬዝዳንት ጆርጅ ደብሊው ቡሽ ከ2001 እስከ 2021 በአፍጋኒስታን ለ20 ዓመታት የሚጠጋ ጦርነት እና የ2003-2011 የኢራቅ ጦርነትን ጨምሮ በሽብር ላይ ጦርነት ከፍተዋል። . ተመጣጣኝ ቤቶችን ለማራመድ የተነደፈው የመንግስት ፖሊሲ፣ በድርጅታዊ እና የቁጥጥር አስተዳደር ውስጥ የተንሰራፋ ውድቀቶች እና በፌዴራል ሪዘርቭ የተቀመጡት በታሪካዊ ዝቅተኛ የወለድ ተመኖች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመኖሪያ ቤት አረፋ በ 2006 አምርቶ ነበር ፣ ይህም በ 2007-2008 የፋይናንስ ቀውስ እና ታላቁ የኢኮኖሚ ድቀት ከታላቁ የኢኮኖሚ ድቀት በኋላ በሀገሪቱ ትልቁ የኢኮኖሚ ውድቀት። በችግር ጊዜ በአሜሪካውያን የተያዙ ንብረቶች ዋጋቸውን አንድ አራተኛ ያህል አጥተዋል። የመጀመሪያው የብዝሃ ዘር ፕሬዝዳንት የሆኑት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ-አሜሪካዊ የዘር ግንድ ያላቸው በ2008 በችግር ጊዜ ተመርጠዋል እና በመቀጠልም የአሜሪካን የማገገም እና መልሶ ኢንቨስትመንት የ2009 የኢኮኖሚ ማነቃቂያ ህግን እና የዶድ-ፍራንክ ዎል ስትሪት ማሻሻያ እና የሸማቾች ጥበቃ ህግን በመከላከል አሉታዊ ውጤቶቹ እና ቀውሱ እንደገና እንደማይከሰት ያረጋግጣል። 48ቱ ተቀራራቢ ግዛቶች እና የኮሎምቢያ ዲስትሪክት 3,119,885 ስኩዌር ማይል (8,080,470 ኪ.ሜ.) ጥምር ቦታን ይይዛሉ። ከዚህ አካባቢ 2,959,064 ስኩዌር ማይል (7,663,940 ኪ.ሜ.2) የሚጣረስ መሬት ነው፣ ከጠቅላላው የአሜሪካ የመሬት ስፋት 83.65% ያቀፈ ነው። ከሰሜን አሜሪካ በስተደቡብ ምዕራብ በመካከለኛው ፓስፊክ ውስጥ የሚገኘውን ደሴት የምትይዘው ሃዋይ በአከባቢው 10,931 ስኩዌር ማይል (28,311 ኪ.ሜ.2) ነው። አምስቱ ህዝብ የሚኖርባቸው ግን ያልተቀላቀሉት የፖርቶ ሪኮ ፣ የአሜሪካ ሳሞአ ፣ ጉዋም ፣ ሰሜናዊ ማሪያና ደሴቶች እና የአሜሪካ ቨርጂን ደሴቶች በአንድ ላይ 9,185 ካሬ ማይል (23,789 ኪ.ሜ.) ይሸፍናሉ። በመሬት ስፋት ብቻ ሲለካ ዩናይትድ ስቴትስ ከሩሲያ እና ከቻይና በመቀጠል በሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፤ ከካናዳ ጥቂት ቀደም ብሎ። ዩናይትድ ስቴትስ በጠቅላላ በቦታ (በመሬት እና በውሃ) ከአለም ሶስተኛዋ ወይም አራተኛዋ ሀገር ነች፣ ከሩሲያ እና ካናዳ ቀጥላ እና ከቻይና ጋር እኩል ነች። የደረጃ አሰጣጡ በቻይና እና በህንድ የተከራከሩ ሁለት ግዛቶች እንዴት እንደሚቆጠሩ እና የዩናይትድ ስቴትስ አጠቃላይ መጠን እንዴት እንደሚለካ ይለያያል። የአትላንቲክ ውቅያኖስ የባህር ዳርቻ ሜዳ ለገደል ደኖች እና ለፒዬድሞንት ተንከባላይ ኮረብታ የበለጠ ወደ መሀል ሀገር ይሰጣል። የአፓላቺያን ተራሮች የምስራቃዊውን የባህር ዳርቻ ከታላላቅ ሀይቆች እና ከመካከለኛው ምዕራብ የሳር ምድር ይከፋፍሏቸዋል። ሚሲሲፒ–ሚሶሪ ወንዝ፣ በአለም አራተኛው ረጅሙ የወንዞች ስርዓት፣ በዋነኛነት ከሰሜን እስከ ደቡብ በሀገሪቱ እምብርት በኩል ይሰራል። የታላቁ ሜዳ ጠፍጣፋ ለም መሬት ወደ ምዕራብ ይዘልቃል፣ በደቡብ ምስራቅ በደጋ ክልል ተቋርጧል። በሰሜን አሪዞና የሚገኘው ግራንድ ካንየን ከታላቁ ሜዳ በስተ ምዕራብ የሚገኙት የሮኪ ተራሮች በኮሎራዶ ውስጥ 14,000 ጫማ (4,300 ሜትር) ከፍታ ላይ የሚገኙት በመላ አገሪቱ ከሰሜን እስከ ደቡብ ይዘልቃሉ። በስተ ምዕራብ ራቅ ያሉ ዓለታማ ታላቁ ተፋሰስ እና እንደ ቺዋዋ እና ሞጃቭ ያሉ በረሃዎች አሉ። የሴራ ኔቫዳ እና ካስኬድ የተራራ ሰንሰለቶች ወደ ፓሲፊክ የባህር ዳርቻ ቅርብ ናቸው፣ ሁለቱም ክልሎች ከ14,000 ጫማ (4,300 ሜትር) በላይ ከፍታ ላይ ይደርሳሉ። በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ዝቅተኛው እና ከፍተኛው ነጥቦች በካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ ይገኛሉ፣እና በ84 ማይል (135 ኪሜ) ልዩነት። በ20,310 ጫማ (6,190.5 ሜትር) ከፍታ ላይ፣ የአላስካ ዴናሊ በሀገሪቱ እና በሰሜን አሜሪካ ከፍተኛው ጫፍ ነው። ንቁ እሳተ ገሞራዎች በአላስካ አሌክሳንደር እና አሌውቲያን ደሴቶች የተለመዱ ናቸው፣ እና ሃዋይ የእሳተ ገሞራ ደሴቶችን ያቀፈ ነው። በሮኪዎች ውስጥ የሚገኘው የሎውስቶን ብሔራዊ ፓርክ የአህጉሪቱ ትልቁ የእሳተ ገሞራ ባህሪ ነው። ትልቅ መጠን ያለው እና ጂኦግራፊያዊ ዝርያ ያላት ዩናይትድ ስቴትስ አብዛኛዎቹን የአየር ንብረት ዓይነቶች ያካትታል። ከ100ኛው ሜሪዲያን በስተምስራቅ የአየር ሁኔታው ​​​​ከሰሜን እርጥበት አዘል አህጉር እስከ ደቡብ ሞቃታማ የአየር ጠባይ ይደርሳል። ከ100ኛው ሜሪድያን በስተ ምዕራብ ያሉት ታላቁ ሜዳዎች ከፊል-ደረቅ ናቸው። አብዛኛው የምዕራባውያን ተራሮች የአልፕስ አየር ንብረት አላቸው። የአየር ንብረቱ በታላቁ ተፋሰስ፣ በደቡብ ምዕራብ በረሃ፣ በሜዲትራኒያን በባህር ዳርቻ በካሊፎርኒያ፣ እና በውቅያኖስ ዳርቻ በኦሪገን እና በዋሽንግተን እና በደቡባዊ አላስካ ውስጥ ደረቅ ነው። አብዛኛው አላስካ ንዑስ ክፍል ወይም ዋልታ ነው። ሃዋይ እና የፍሎሪዳ ደቡባዊ ጫፍ ሞቃታማ ናቸው, እንዲሁም በካሪቢያን እና በፓስፊክ ውቅያኖስ ውስጥ ያሉ ግዛቶች. ከሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ ጋር የሚዋሰኑ አገሮች ለአውሎ ንፋስ የተጋለጡ ናቸው፣ እና አብዛኛው የአለም አውሎ ነፋሶች በአገሪቱ ውስጥ በተለይም በቶርናዶ አሌይ አካባቢዎች በመካከለኛው ምዕራብ እና በደቡብ ውስጥ ይከሰታሉ። በአጠቃላይ ዩናይትድ ስቴትስ ከማንኛውም ሀገር የበለጠ ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ የአየር ሁኔታ ሁኔታዎችን ትቀበላለች። በዚህ አለም. ብዝሃ ህይወት ዩኤስ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ሥር የሰደዱ ዝርያዎች ከያዙ 17 ሜጋዳይቨርሲቲ አገሮች አንዷ ነች፡ 17,000 የሚያህሉ የደም ሥር እፅዋት ዝርያዎች በተባበሩት ዩናይትድ ስቴትስ እና አላስካ ውስጥ ይከሰታሉ፣ እና ከ1,800 በላይ የአበባ እፅዋት ዝርያዎች በሃዋይ ይገኛሉ፣ ከእነዚህ ውስጥ ጥቂቶቹ በ .ዩናይትድ ስቴትስ 428 አጥቢ እንስሳት ዝርያዎች, 784 የአእዋፍ ዝርያዎች, 311 የሚሳቡ ዝርያዎች እና 295 አምፊቢያን ዝርያዎች እንዲሁም 91,000 የሚጠጉ የነፍሳት ዝርያዎች ይገኛሉ. በብሔራዊ ፓርክ አገልግሎት የሚተዳደሩ 63 ብሔራዊ ፓርኮች እና በመቶዎች የሚቆጠሩ በፌዴራል የሚተዳደሩ ፓርኮች፣ ደኖች እና ምድረ በዳ አካባቢዎች አሉ። በአጠቃላይ መንግስት ከሀገሪቱ የመሬት ስፋት 28% ያህሉን ይይዛል፣ በተለይም በምእራብ ግዛቶች። አብዛኛው ይህ መሬት የተጠበቀ ነው፣ ምንም እንኳን አንዳንዶቹ ለዘይት እና ጋዝ ቁፋሮ፣ ማዕድን ማውጣት፣ ሎጊ ወይም የከብት እርባታ ቢከራዩም .86% ገደማ ለውትድርና አገልግሎት ይውላል። የአካባቢ ጉዳዮች በነዳጅ እና በኒውክሌር ኢነርጂ ላይ ክርክር ፣ የአየር እና የውሃ ብክለትን ፣ የዱር እንስሳትን ለመጠበቅ ኢኮኖሚያዊ ወጪዎች ፣ የደን ጭፍጨፋ እና የአየር ንብረት ለውጥን ያካትታሉ ። በጣም ታዋቂው የአካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ በፕሬዝዳንት ትእዛዝ የተፈጠረው የአካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ () ነው። እ.ኤ.አ. በ 1970. የምድረ በዳ ሀሳብ ከ 1964 ጀምሮ የህዝብ መሬቶችን አስተዳደር በበረሃ ህግ ፣ 1973 የመጥፋት አደጋ ላይ ያሉ ዝርያዎችን እና በዩናይትድ ስቴትስ የአሳ እና የዱር አራዊት ቁጥጥር ስር ያሉትን መኖሪያዎቻቸውን ለመጠበቅ የታሰበ ነው ። አገልግሎት. ዩናይትድ ስቴትስ በአካባቢ አፈጻጸም መረጃ ጠቋሚ ውስጥ ከሀገሮች 24ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ሀገሪቱ በ2016 የአየር ንብረት ለውጥ የፓሪስ ስምምነትን የተቀላቀለች ሲሆን ሌሎች በርካታ የአካባቢ ጥበቃ ቁርጠኝነትም አላት። በ2020 የፓሪስ ስምምነትን ትቶ በ2021 እንደገና ተቀላቅሏል። ዩናይትድ ስቴትስ የ 50 ግዛቶች ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ነው, የፌደራል አውራጃ, አምስት ግዛቶች እና በርካታ ሰው አልባ የደሴቶች ንብረቶች. በዓለም ላይ እጅግ ጥንታዊ የሆነው ፌዴሬሽን ነው። ፌደራላዊ ሪፐብሊክ እና ተወካይ ዲሞክራሲ ነው "በህግ በተጠበቁ አናሳ መብቶች የአብላጫዎቹ አገዛዝ የሚናደድበት"። እ.ኤ.አ. በ 2021 ዩኤስ በዲሞክራሲ መረጃ ጠቋሚ 26 ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች ፣ እናም “የተበላሸ ዴሞክራሲ” ተብሎ ተገልጿል ። በትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የ2019 የሙስና አመለካከቶች መረጃ ጠቋሚ፣ የመንግስት ሴክተር ደረጃው በ2015 ከነበረበት 76 ነጥብ በ2019 ወደ 69 ዝቅ ብሏል። በአሜሪካ ፌደራሊዝም ስርዓት ዜጎች በአብዛኛው በሶስት የመንግስት እርከኖች ተገዢ ናቸው፡ ፌዴራል፣ ክልል እና አካባቢያዊ። የአካባቢ አስተዳደር ተግባራት በተለምዶ በካውንቲ እና በማዘጋጃ ቤት መካከል የተከፋፈሉ ናቸው። በሁሉም ጉዳዮች ላይ ከሞላ ጎደል አስፈፃሚ እና ህግ አውጭ ባለስልጣኖች የሚመረጡት በዲስትሪክት በዜጎች የብዙሃነት ድምጽ ነው። መንግሥት የሚቆጣጠረው በዩኤስ ሕገ መንግሥት በተገለጸው የፍተሻና ሚዛን ሥርዓት የአገሪቱ የሕግ ሰነድ ሆኖ ያገለግላል።ሕገ መንግሥቱ የፌዴራል መንግሥቱን አወቃቀሮችና ኃላፊነቶች እንዲሁም ከግል ክልሎች ጋር ያለውን ግንኙነት ያዘጋጃል። አንቀጽ አንድ የ ኮርፐስ ጽሑፍ የማግኘት መብትን ይከላከላል። ሕገ መንግሥቱ 27 ጊዜ ተሻሽሏል፣ የመጀመሪያዎቹ አሥር ማሻሻያዎች፣ የመብቶች ቢል የሚያካትቱት፣ እና አሥራ አራተኛው ማሻሻያ የአሜሪካውያን የግለሰብ መብቶች ማዕከላዊ መሠረት ናቸው። ሁሉም ህጎች እና የመንግስት አካሄዶች ለፍርድ ይመለከታሉ እና ፍርድ ቤቶች ህገ መንግስቱን የሚጥስ ነው ብለው ከወሰኑ ማንኛውም ህግ ውድቅ ሊሆን ይችላል. የዳኝነት ግምገማ መርህ፣ በህገ መንግስቱ ውስጥ በግልፅ ያልተጠቀሰ፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤት በማርበሪ . ማዲሰን በዋና ዳኛ ጆን ማርሻል በተሰጠው ውሳኔ የተመሰረተ ነው። የፌዴራል መንግሥት ሦስት ቅርንጫፎችን ያቀፈ ነው- ህግ አውጪ፡ በሴኔቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት የተዋቀረው የሁለት ምክር ቤት የፌደራል ህግ ያወጣ፣ ጦርነት አውጀዋል፣ ስምምነቶችን ያፀድቃል፣ የኪስ ቦርሳው ስልጣን ያለው እና የመከሰስ ስልጣን ያለው ሲሆን በዚህም የተቀመጡ አባላትን ያስወግዳል። መንግስት. ሥራ አስፈፃሚ፡ ፕሬዝዳንቱ የወታደሩ ዋና አዛዥ ነው፣ የሕግ አውጪ ሂሳቦች ሕግ ከመውጣታቸው በፊት (በኮንግረሱ መሻር ምክንያት) እና የካቢኔ አባላትን (የሴኔትን ፈቃድ በማግኘት) እና ሌሎች ባለሥልጣናትን ይሾማል፣ የፌዴራል ህጎችን እና ፖሊሲዎችን ማስፈጸም። ዳኝነት፡- የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የስር ፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞቻቸው በሴኔት ይሁንታ በፕሬዝዳንት የሚሾሙ ህግጋትን ተርጉመው ሕገ መንግሥታዊ ናቸው ያሏቸውን ይሽራሉ። የተወካዮች ምክር ቤት 435 ድምጽ ሰጪ አባላት ያሉት ሲሆን እያንዳንዳቸው የሁለት ዓመት የስራ ዘመን የኮንግረስ ወረዳን ይወክላሉ። የቤት መቀመጫዎች በሕዝብ ብዛት ከክልሎች የተከፋፈሉ ናቸው። እያንዳንዱ ክልል ከቆጠራው ክፍፍል ጋር ለመስማማት ነጠላ አባል የሆኑ ወረዳዎችን ይስላል። የዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ እና አምስቱ ዋና ዋና የአሜሪካ ግዛቶች እያንዳንዳቸው አንድ የኮንግረስ አባል አላቸው - እነዚህ አባላት ድምጽ እንዲሰጡ አይፈቀድላቸውም። ሴኔቱ 100 አባላት ያሉት ሲሆን እያንዳንዱ ግዛት ሁለት ሴናተሮች አሉት ፣ ከትልቅ እስከ ስድስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ተመርጠዋል ። በየሁለት ዓመቱ አንድ ሶስተኛ የሴኔት መቀመጫዎች ለምርጫ ይቀርባሉ. የኮሎምቢያ ዲስትሪክት እና አምስቱ ዋና ዋና የአሜሪካ ግዛቶች ሴናተሮች የላቸውም።ፕሬዚዳንቱ ለአራት ዓመታት ያገለግላሉ እና ለቢሮው ከሁለት ጊዜ በላይ ሊመረጡ ይችላሉ። ፕሬዚዳንቱ የሚመረጡት በቀጥታ ድምጽ ሳይሆን በተዘዋዋሪ የምርጫ ኮሌጅ ስርዓት ሲሆን ይህም ድምፅ የሚወስኑት ለክልሎች እና ለዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ የሚከፋፈሉበት ነው። በዩናይትድ ስቴትስ ዋና ዳኛ የሚመራው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዘጠኝ አባላት አሉት። ለሕይወት የሚያገለግሉ. የፖለቲካ ክፍሎች ዋና መጣጥፎች፡ የዩናይትድ ስቴትስ የፖለቲካ ክፍሎች፣ የአሜሪካ ግዛት፣ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች፣ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች እና ግዛቶች ዝርዝር እና የህንድ ቦታ ማስያዝ ተጨማሪ መረጃ፡ የዩናይትድ ስቴትስ የግዛት ዝግመተ ለውጥ መግለጫውን ይመልከቱ የዩናይትድ ስቴትስ ካርታ 50ቱን ግዛቶች፣ የኮሎምቢያ ዲስትሪክት እና አምስቱን ዋና ዋና የአሜሪካ ግዛቶች ያሳያል። 50ዎቹ ክልሎች በሀገሪቱ ውስጥ ዋና የፖለቲካ ክፍፍሎች ናቸው። እያንዳንዱ ክልል ከፌዴራል መንግስት ጋር ሉዓላዊነት በሚጋራበት በተወሰነ መልክዓ ምድራዊ ግዛት ላይ የዳኝነት ስልጣን አለው። እነሱ በካውንቲዎች ወይም በካውንቲ አቻዎች የተከፋፈሉ እና ተጨማሪ ወደ ማዘጋጃ ቤቶች ይከፋፈላሉ. የኮሎምቢያ ዲስትሪክት የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ የሆነችውን የዋሽንግተን ከተማን የያዘ የፌደራል ዲስትሪክት ነው። ግዛቶች እና የኮሎምቢያ ዲስትሪክት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትን ይመርጣሉ። እያንዳንዱ ግዛት በኮንግሬስ ውስጥ ካሉት ተወካዮቻቸው እና ሴናተሮች ብዛት ጋር እኩል የሆነ ፕሬዚዳንታዊ መራጮች አሉት። የኮሎምቢያ ዲስትሪክት በ 23 ኛው ማሻሻያ ምክንያት ሶስት አለው. እንደ ፖርቶ ሪኮ ያሉ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ፕሬዝዳንታዊ መራጮች የላቸውም, እና በእነዚያ ግዛቶች ውስጥ ያሉ ሰዎች ለፕሬዝዳንት ድምጽ መስጠት አይችሉም.ዩናይትድ ስቴትስ እንዲሁ ከግዛቶች ሉዓላዊነት ጋር እንደሚደረገው ሁሉ የአሜሪካ ተወላጆች አሜሪካዊ ብሔረሰቦችን የጎሳ ሉዓላዊነት በተወሰነ ደረጃ ትመለከታለች። የአሜሪካ ተወላጆች የዩኤስ ዜጎች ናቸው እና የጎሳ መሬቶች በዩኤስ ኮንግረስ እና በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ተገዢ ናቸው. እንደ ክልሎች ትልቅ የራስ ገዝ አስተዳደር አላቸው፣ ነገር ግን እንደ ክልሎች ጎሳዎች ጦርነት እንዳይፈጥሩ፣ የራሳቸው የውጭ ግንኙነት እንዲያደርጉ፣ ገንዘብ ማተም እና ማውጣት አይፈቀድላቸውም። ምንም እንኳን 12 የተያዙ ቦታዎች የግዛት ድንበሮችን የሚያቋርጡ ቢሆንም አብዛኛውን ጊዜ የተያዙ ቦታዎች የአንድ ግዛት አካል ናቸው።የህንድ ሀገር በሲቪል እና በወንጀል ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን በጎሳዎች፣ ክልሎች እና በፌደራል መንግስት የተጋራ ነው። ዜግነት ሲወለድ በሁሉም ግዛቶች፣ በዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ እና ከአሜሪካ ሳሞአ በስተቀር በሁሉም ዋና ዋና የአሜሪካ ግዛቶች ይሰጣል። በህገ መንግስቱ መሰረት ትንሽ ተጨማሪ ሉዓላዊ ስልጣን በተሰጠው የአሜሪካ ተወላጅ ምክንያት አሁንም ለፍርድ የሚቀርቡበት ምክንያት አይደሉም። ፓርቲዎች እና ምርጫዎች ዩናይትድ ስቴትስ ለአብዛኛው ታሪኳ በሁለት ፓርቲ ሥርዓት ስትንቀሳቀስ ቆይታለች። በአብዛኛዎቹ ደረጃዎች ላሉ ተመራጭ ቢሮዎች፣ በመንግስት የሚተዳደረው የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫዎች ለቀጣይ አጠቃላይ ምርጫ ዋና ዋና የፓርቲ እጩዎችን ይመርጣሉ። እ.ኤ.አ. ከ1856 አጠቃላይ ምርጫ ጀምሮ ዋና ዋናዎቹ ፓርቲዎች በ1824 የተመሰረተው ዴሞክራቲክ ፓርቲ እና በ1854 የተመሰረተው የሪፐብሊካን ፓርቲ ፓርቲ ናቸው። የእርስ በርስ ጦርነት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ፣ አንድ የሶስተኛ ወገን ፕሬዝዳንታዊ እጩ ብቻ - የቀድሞ ፕሬዚዳንት ቴዎዶር ሩዝቬልት እንደ አንድ ምርጫ ይወዳደሩ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1912 ተራማጅ - ከሕዝብ ድምጽ 20% ያህል አሸንፏል ፣ ምንም እንኳን በራስ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገው የሮስ ፔሮት የተሃድሶ ፓርቲ ዘመቻ በ 1992 18.9% ወስዷል። ፕሬዚዳንቱ እና ምክትል ፕሬዚዳንቱ በምርጫ ኮሌጅ ተመርጠዋል። በአሜሪካ የፖለቲካ ባህል የመሀል ቀኝ የሪፐብሊካን ፓርቲ “ወግ አጥባቂ”፣ የማዕከላዊ ግራው ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ደግሞ “ሊበራል” ነው የሚባለው። የሰሜን ምስራቅ እና የምእራብ ጠረፍ ግዛቶች እና አንዳንድ የታላላቅ ሀይቆች ግዛቶች፣ "ሰማያዊ ግዛቶች" በመባል የሚታወቁት በአንጻራዊ ሁኔታ ሊበራል ናቸው። የደቡብ "ቀይ ግዛቶች" እና የታላቁ ሜዳ እና የሮኪ ተራሮች ክፍሎች በአንጻራዊነት ወግ አጥባቂዎች ናቸው። የ2020 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ እና የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴሞክራቱ ጆ ባይደን 46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ። በሴኔት ውስጥ ያለው አመራር ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስን፣ ፕሬዘዳንት ፕሮቴም ፓትሪክ ሌሂን፣ የአብላጫውን መሪ ቹክ ሹመርን እና አናሳ መሪ ሚች ማክኮንን ያጠቃልላል። በምክር ቤቱ ውስጥ ያለው አመራር የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ፣ የአብላጫ ድምጽ መሪ ስቴኒ ሆየር እና አናሳ መሪ ኬቨን ማካርቲን ያጠቃልላል። በ117ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ የተወካዮች ምክር ቤት እና ሴኔት በዲሞክራቲክ ፓርቲ ጠባብ ቁጥጥር ስር ናቸው። ሴኔቱ 50 ሪፐብሊካኖች እና 48 ዲሞክራቶች ከዲሞክራትስ ጋር በመተባበር ከዲሞክራቶች ጋር ግንኙነት ያላቸው ምክትል ፕሬዚደንት ሃሪስ ግንኙነታቸውን ማፍረስ የሚችሉ ሁለት ገለልተኛ አባላትን ያቀፈ ነው። ምክር ቤቱ 222 ዴሞክራቶች እና 211 ሪፐብሊካኖች አሉት።የክልሉ ገዥዎች 27 ሪፐብሊካኖች እና 23 ዴሞክራቶች አሉ። ከዲሲ ከንቲባ እና ከአምስቱ የክልል ገዥዎች መካከል ሶስት ዴሞክራቶች፣ አንድ ሪፐብሊካን እና አንድ አዲስ ፕሮግረሲቭ አሉ። የውጭ ግንኙነት ዩናይትድ ስቴትስ የተቋቋመ የውጭ ግንኙነት መዋቅር አላት። የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል ነው, እና ኒው ዮርክ ከተማ የተባበሩት መንግስታት ዋና መሥሪያ ቤት ነው. እንዲሁም የ7፣ 20 እና አባል ነው። ሁሉም አገሮች ማለት ይቻላል በዋሽንግተን ዲ.ሲ ኤምባሲዎች አሏቸው፣ እና ብዙዎቹ በሀገሪቱ ዙሪያ ቆንስላ አላቸው። እንደዚሁም፣ ሁሉም ማለት ይቻላል የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖችን ያስተናግዳሉ። ይሁን እንጂ ኢራን፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ቡታን እና ታይዋን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የላቸውም (ምንም እንኳን ዩኤስ ከታይዋን ጋር ይፋዊ ያልሆነ ግንኙነት ቢኖራትም እና ወታደራዊ መሣሪያዎችን የምታቀርብ ቢሆንም)። ዩናይትድ ስቴትስ ከዩናይትድ ኪንግደም ጋር "ልዩ ግንኙነት" እና ከካናዳ, አውስትራሊያ, ኒውዚላንድ, ፊሊፒንስ, ጃፓን, ደቡብ ኮሪያ, እስራኤል እና ፈረንሳይ, ጣሊያን, ጀርመን, ስፔን እና ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ህብረት አገሮች ጋር ጠንካራ ግንኙነት አላት. ፖላንድ ከኔቶ አባላት ጋር በወታደራዊ እና በደህንነት ጉዳዮች እና ከጎረቤቶቿ ጋር በአሜሪካ መንግስታት ድርጅት እና በነጻ ንግድ ስምምነቶች እንደ የዩናይትድ ስቴትስ-ሜክሲኮ-ካናዳ የሶስትዮሽ ስምምነት በቅርበት ይሰራል። ኮሎምቢያ በተለምዶ በዩናይትድ ስቴትስ በደቡብ አሜሪካ ውስጥ በጣም ታማኝ አጋር እንደሆነች ትቆጠራለች። ዩኤስ ሙሉ አለምአቀፍ የመከላከያ ስልጣንን እና ለማክሮኔዥያ፣ ማርሻል ደሴቶች እና ፓላው በኮምፓክት ኦፍ ፍሪ ማህበር በኩል ሀላፊነት ትሰራለች። የመንግስት ፋይናንስ ይህ መጣጥፍ በአጠቃላይ እና ይህ የንዑስ ክፍል ክፍል የአውሮፓውያንን የቀን አቆጣጠር ከአቅም በላይ የያዘ በመሆኑ ከኢትዮጵያ አቆጣጠር ጋር መምታታት የለበትም። በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ያለው ግብር በሂደት ላይ ያለ ነው፣ እና በፌዴራል፣ በክልል እና በአከባቢ መስተዳድር ደረጃዎች የሚከፈል ነው። ይህም በገቢ፣ በደመወዝ ክፍያ፣ በንብረት፣ በሽያጭ፣ ወደ አገር ውስጥ በማስገባት፣ በንብረት ላይ እና በስጦታ ላይ የሚደረጉ ታክሶችን እንዲሁም የተለያዩ ክፍያዎችን ይጨምራል። በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ያለው ግብር በዜግነት ላይ የተመሰረተ እንጂ በነዋሪነት አይደለም. ሁለቱም ነዋሪ ያልሆኑ ዜጐችም ሆኑ ግሪን ካርድ የያዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በሚኖሩበት ቦታ ወይም ገቢያቸው ምንም ይሁን ምን በገቢያቸው ላይ ቀረጥ ይጣልባቸዋል። ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም ላይ ካሉ ጥቂት አገሮች አንዷ ነች። እ.ኤ.አ. በ 2010 በፌዴራል ፣ በክልል እና በማዘጋጃ ቤት የተሰበሰቡ ታክሶች ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ 24.8% ነበሩ። ለ 2018፣ ለሀብታሞች 400 አባወራዎች ውጤታማ የሆነው የታክስ መጠን 23 በመቶ ሲሆን ከ 24.2 በመቶው ጋር ሲነፃፀር ለታችኛው የአሜሪካ ቤተሰቦች ግማሽ። በ2012 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት 3.54 ትሪሊዮን ዶላር በጀት ወይም ጥሬ ገንዘብ አውጥቷል። የ2012 በጀት አመት ዋና ዋና ምድቦች፡ ሜዲኬር እና ሜዲኬይድ ፣ ማህበራዊ ዋስትና ፣ የመከላከያ መምሪያ ፣ መከላከያ ያልሆነ ውሳኔ ፣ ሌላ አስገዳጅ እና ወለድ እ.ኤ.አ. በ 2018 ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም ላይ ትልቁ የውጭ ዕዳ ነበራት። ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት () በመቶኛ በ 2017 በዓለም ላይ 34 ኛው ትልቁ የመንግስት ዕዳ ነበረው. ይሁን እንጂ የቅርብ ጊዜ ግምቶች ይለያያሉ. በ2019 አራተኛው ሩብ ዓመት የዩናይትድ ስቴትስ አጠቃላይ ብሄራዊ እዳ 23.201 ትሪሊዮን ዶላር ወይም 107% የሀገር ውስጥ ምርት ነበር። በ2012 አጠቃላይ የፌደራል ዕዳ ከ 100% በልጧል። ዩኤስ የክሬዲት ደረጃ + ከስታንዳርድ እና ድሆች፣ ከ እና ከ ፕሬዚዳንቱ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ ሲሆኑ መሪዎቹን፣ የመከላከያ ፀሐፊን እና የስታፍ ጄነንት አለቆችን ይሾማሉ። የመከላከያ ሚኒስቴር ከስድስቱ የአገልግሎት ቅርንጫፎች አምስቱን ያስተዳድራል፣ እነሱም ከሠራዊት፣ የባህር ኃይል፣ የባህር ኃይል፣ የአየር ኃይል እና የጠፈር ኃይል የተዋቀሩ ናቸው። የባህር ዳርቻ ጥበቃ፣ እንዲሁም የጦር ሃይሎች ቅርንጫፍ፣ በመደበኛነት በአገር ውስጥ ደህንነት መምሪያ የሚተዳደረው በሰላም ጊዜ እና በጦርነት ጊዜ ወደ ባህር ሃይል ዲፓርትመንት ሊዛወር ይችላል። እ.ኤ.አ. በ2019፣ ሁሉም ስድስቱ የዩኤስ ጦር ሃይሎች ቅርንጫፎች 1.4 ሚሊዮን ሰራተኞች በንቃት ስራ ላይ መሆናቸውን ሪፖርት አድርገዋል። የተጠባባቂዎች እና የብሔራዊ ጥበቃ ወታደሮች አጠቃላይ ቁጥርን ወደ 2.3 ሚሊዮን አድርሰዋል. የመከላከያ ሚኒስቴር ኮንትራክተሮችን ሳይጨምር ወደ 700,000 የሚጠጉ ሲቪሎችን ቀጥሯል። ምንም እንኳን በጦርነት ጊዜ በ በኩል የግዳጅ ግዳጅ ሊኖር ቢችልም በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የውትድርና አገልግሎት በፈቃደኝነት ነው። ከ 1940 እስከ 1973 ድረስ, በሰላም ጊዜም ቢሆን የግዴታ ግዴታ ነበር. ዛሬ የአሜሪካ ኃይሎች በአየር ሃይል ትላልቅ የትራንስፖርት አውሮፕላኖች፣ የባህር ኃይል 11 ንቁ አውሮፕላን ተሸካሚዎች እና የባህር ኃይል ጉዞ ክፍሎች ከባህር ኃይል ጋር በባህር ላይ እና በጦር ኃይሎች አየር ወለድ ኮር እና 75 ኛ ሬንጀር ሬጅመንት በአየር ሃይል ማጓጓዣ አውሮፕላኖች ሊሰማሩ ይችላሉ። . የአየር ሃይሉ በስትራቴጂክ ቦምብ አውሮፕላኖች አማካኝነት ኢላማዎችን በመላው አለም ሊመታ ይችላል፣የአየር መከላከያውን በመላው ዩናይትድ ስቴትስ ይጠብቃል እና ለሰራዊት እና የባህር ኃይል ጓድ የምድር ሃይሎች የቅርብ የአየር ድጋፍ ያደርጋል።የህዋ ሃይል የአለም አቀማመጥ ስርዓትን ይሰራል፣ምስራቅን ይሰራል። እና ዌስተርን ሬንጅ ለሁሉም የጠፈር መንኮራኩሮች፣ እና የዩናይትድ ስቴትስ የጠፈር ክትትል እና የሚሳኤል ማስጠንቀቂያ አውታሮችን ይሰራል። ወታደሩ ወደ 800 የሚጠጉ መሰረቶችን እና መገልገያዎችን በውጭ ሀገራት ይሰራል፣ እና በ25 የውጭ ሀገራት ውስጥ ከ100 በላይ ንቁ ሰራተኞችን ያሰማራል። አሜሪካ እ.ኤ.አ. በ2019 649 ቢሊዮን ዶላር በወታደርዋ ላይ አውጥታለች፣ ከአለም አቀፍ ወታደራዊ ወጪ 36% ነው። በ4.7% ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ()፣ መጠኑ ከሳዑዲ አረቢያ በመቀጠል ከከፍተኛ 15 ወታደራዊ ወጪ አድራጊዎች መካከል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።የመከላከያ ወጪ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት ውስጥ ትልቅ ሚና የሚጫወት ሲሆን ከአሜሪካ የፌዴራል ምርምር እና ልማት ግማሹ በዲፓርትመንት የተደገፈ ነው። .የመከላከያ አጠቃላይ የአሜሪካ ኢኮኖሚ ድርሻ ከቅርብ አሥርተ ዓመታት ወዲህ ባጠቃላይ ቀንሷል፣ የቀዝቃዛው ጦርነት መጀመሪያ በ1953 ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 14.2% እና በ1954 ከነበረው የፌደራል ወጪ 69.5% ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 4.7% እና በ2011 የፌደራል ወጪ 18.8% ደርሷል። በአጠቃላይ የሰራተኞች ብዛት፣ ዩናይትድ ስቴትስ በአለም ላይ ከቻይና ህዝቦች ነፃ አውጪ ጦር እና የህንድ ጦር ሃይሎች ቀጥሎ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ዩናይትድ ስቴትስ ከአምስቱ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ግዛቶች አንዷ እና የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ከሆኑ ዘጠኝ ሀገራት አንዷ ነች። ከሩሲያ በመቀጠል በአለም ሁለተኛ ደረጃ ያለው የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ክምችት አላት። ዩናይትድ ስቴትስ ከ40 በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም 14,000 የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ነች። በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሕግ አስከባሪ አካላት በዋነኛነት የአካባቢ ፖሊስ መምሪያዎች እና የሸሪፍ ቢሮዎች ኃላፊነት ነው፣ የክልል ፖሊስ ሰፋ ያለ አገልግሎት ይሰጣል። እንደ የፌዴራል የምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) እና የዩኤስ ማርሻል አገልግሎት ያሉ የፌዴራል ኤጀንሲዎች የሲቪል መብቶችን ፣ የብሔራዊ ደህንነትን እና የዩኤስ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ውሳኔዎችን እና የፌዴራል ህጎችን ማስከበርን ጨምሮ ልዩ ተግባራት አሏቸው። የፍትህ ቢሮ ስታትስቲክስ ቢሮ እና ቻርልስ ኤች ራምሴ የተባሉ የቀድሞ የፊላዴልፊያ፣ ፔንስልቬንያ ፖሊስ አዛዥ በ ላይ እንደገለፁት በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ወደ 18,000 የሚጠጉ የአሜሪካ ፖሊስ ኤጀንሲዎች አሉ። ያ ቁጥር የከተማ ፖሊስ መምሪያዎች፣ የካውንቲ የሸሪፍ ቢሮዎች፣ የክልል ፖሊስ/የሀይዌይ ፓትሮል እና የፌደራል ህግ አስከባሪ ኤጀንሲዎችን ያጠቃልላል። የክልል ፍርድ ቤቶች አብዛኛውን የወንጀል ችሎት ሲያካሂዱ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የተወሰኑ ወንጀሎችን እና እንዲሁም ከክልል የወንጀል ፍርድ ቤቶች የተወሰኑ ይግባኞችን ይይዛሉ። እ.ኤ.አ. በ 2010 የዓለም ጤና ድርጅት የሟችነት ዳታቤዝ ላይ የተደረገ ተሻጋሪ ትንታኔ እንደሚያሳየው የዩናይትድ ስቴትስ የነፍስ ግድያ መጠን "ከሌሎች ከፍተኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት በ7.0 እጥፍ ከፍ ያለ ሲሆን ይህም በጠመንጃ ግድያ መጠን በ25.2 እጥፍ ከፍ ያለ" ነው። እ.ኤ.አ. በ 2016 የዩኤስ ግድያ መጠን ከ 100,000 5.4 ነበር ። ከ1980ዎቹ እስከ 2000ዎቹ ባለው ጊዜ ውስጥ የታሰሩ አሜሪካውያን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የሚያሳይ ገበታ አጠቃላይ በዩናይትድ ስቴትስ እስራት በአመት ዩናይትድ ስቴትስ በእስር ቤት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የእስር ቤት ብዛት እና በዓለም ላይ ትልቁ የእስር ቤት ህዝብ አላት። የፍትህ ዲፓርትመንት እ.ኤ.አ. በ 2019 በግዛት ወይም በፌዴራል ተቋማት ውስጥ ከአንድ አመት በላይ የተፈረደባቸው ሁሉም እስረኞች የእስራት መጠን ከ 100,000 ነዋሪዎች 419 የደረሰ ሲሆን ይህም እ.ኤ.አ. በ 1,430,800 ይህም ከአስር አመታት በፊት ከነበረው የህዝብ ቁጥር 11% ቅናሽ አሳይቷል.እንደ እስር ቤት ፖሊሲ ኢኒሼቲቭ ያሉ ሌሎች ምንጮች በ 2020 ውስጥ የእስረኞችን ጠቅላላ ቁጥር 2.3 ሚሊዮን አድርገው ነበር. በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ቢሮ መሰረት, አብዛኛዎቹ እስረኞች ናቸው. በፌደራል ማረሚያ ቤቶች የተያዙት በአደንዛዥ እፅ ወንጀሎች የተከሰሱ ናቸው።የእስር ቤቱን ህዝብ ቁጥር ለመቀነስ የሚደረገው ጥረት የመንግስት ፖሊሲዎችን እና መሰረታዊ ጅምሮችን የሚያበረታቱ ናቸው - የቅርብ ጊዜ ምሳሌዎች በፌዴራል እና በክልል ደረጃ ያሉ ህጎችን ለምሳሌ እንደ ፍትሃዊ ፍርድ ህግ፣ የመጀመሪያ እርምጃ ህግ፣ የሜሪላንድ ፍትህ መልሶ ኢንቨስትመንትን ያጠቃልላል። ህግ እና የካሊፎርኒያ ገንዘብ ዋስ ማሻሻያ ህግ። ወደ 9% ገደማ የሚሆኑ እስረኞች በግል እስር ቤቶች ውስጥ ተይዘዋል, ይህ አሰራር በ 1980 ዎቹ ውስጥ የጀመረው እና የክርክር ርዕሰ ጉዳይ ነው. በጥር 26, 2021 የቢደን አስተዳደር የፌዴራል መንግስት ከግል እስር ቤቶች ጋር የገባውን ውል ማደስን የሚያቆም አስፈፃሚ ትዕዛዝ ተፈራርሟል, ነገር ግን ሰነድ የሌላቸውን ስደተኞች የሚያዙ የማቆያ ማዕከላትን አይመለከትም። ምንም እንኳን አብዛኛዎቹ ሀገራት የሞት ቅጣትን ቢያጠፉም በዩናይትድ ስቴትስ በተወሰኑ የፌደራል እና ወታደራዊ ወንጀሎች እና በመንግስት ደረጃ በ 28 ግዛቶች ውስጥ እገዳ ተጥሎበታል, ምንም እንኳን ሶስት ክልሎች በገዥዎቻቸው የተጣለባቸውን ቅጣት ለመፈጸም እገዳዎች ቢኖሩም. እ.ኤ.አ. በ2019 ሀገሪቱ ከቻይና፣ ኢራን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኢራቅ እና ግብፅ በመቀጠል ስድስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። በፉርማን . ጆርጂያ የቀድሞውን ልምምድ ያፈረሰ. ከውሳኔው ጀምሮ ግን ከ1,500 በላይ የሞት ቅጣት ተፈፅሟል። በቅርብ ዓመታት ውስጥ፣ የሞት ቅጣት እና የሞት ቅጣት ሕጎች መገኘት ቁጥር በአገር አቀፍ ደረጃ እየቀነሰ መጥቷል፣ ብዙ ክልሎች በቅርቡ ቅጣቱን ሰርዘዋል። እንደ አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የ22.7 ትሪሊዮን ዶላር አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት መጠን 24 በመቶውን በገበያ ምንዛሪ እና ከጠቅላላ የአለም ምርት ከ16 በመቶ በላይ የሚሆነው በግዢ ሃይል መጠን ይይዛል። እ.ኤ.አ. በየካቲት 2፣ 2022 ዩናይትድ ስቴትስ የ30 ትሪሊዮን ዶላር ብሄራዊ ዕዳ ነበራት። በነፍስ ወከፍ ወደ ውጭ የሚላከው በአንጻራዊ ሁኔታ ዝቅተኛ ቢሆንም ዩናይትድ ስቴትስ ትልቁን የሸቀጥ አስመጪ እና ሁለተኛዋ ላኪ ነች። እ.ኤ.አ. በ 2010 አጠቃላይ የዩኤስ የንግድ ጉድለት 635 ቢሊዮን ዶላር ነበር። ካናዳ፣ ቻይና፣ ሜክሲኮ፣ ጃፓን እና የአውሮፓ ህብረት ዋነኛ የንግድ አጋሮቿ ናቸው። ከ1983 እስከ 2008 የዩኤስ እውነተኛ የተቀናጀ አመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገት 3.3% ነበር፣ ከተቀረው 7 አማካይ 2.3% ክብደት ጋር። ሀገሪቱ በስመ የሀገር ውስጥ ምርት በነፍስ ወከፍ ከዓለም አምስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፣ በጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በነፍስ ወከፍ በ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። የአሜሪካ ዶላር የአለም ቀዳሚ የመጠባበቂያ ገንዘብ ነው። እ.ኤ.አ. በ 2009 የግሉ ሴክተር 86.4% ኢኮኖሚን ​​ይመሰርታል ተብሎ ይገመታል ። ኢኮኖሚዋ ከኢንዱስትሪ በኋላ የዕድገት ደረጃ ላይ ቢደርስም፣ ዩናይትድ ስቴትስ ግን የኢንዱስትሪ ኃያል ሆና ቆይታለች። በነሐሴ 2010 የአሜሪካ የሠራተኛ ኃይል 154.1 ሚሊዮን ሰዎችን ያቀፈ ነበር። 21.2 ሚሊዮን ህዝብ ያለው የመንግስት ሴክተር የስራ መስክ ቀዳሚ ነው። ትልቁ የግል የስራ ዘርፍ የጤና እንክብካቤ እና ማህበራዊ ድጋፍ ሲሆን 16.4 ሚሊዮን ሰዎች አሉት። አነስተኛ የበጎ አድራጎት ግዛት ያላት እና ብዙ ገቢ ካላቸው ሀገራት ያነሰ ገቢን በመንግስት እርምጃ ታከፋፍላለች። ዩናይትድ ስቴትስ ለሠራተኞቿ ለዕረፍት ክፍያ የማይሰጥ ብቸኛ የላቀ ኢኮኖሚ ነች እና እንደ ህጋዊ መብት ያለ ክፍያ የቤተሰብ ፈቃድ ከሌላቸው ጥቂት የአለም ሀገራት አንዷ ነች። የሙሉ ጊዜ አሜሪካዊያን ሰራተኞች 74% የሚሆኑት የህመም እረፍት ያገኛሉ ይላል የሰራተኛ ስታትስቲክስ ቢሮ ፣ ምንም እንኳን የትርፍ ሰዓት ሰራተኞች 24% ብቻ ተመሳሳይ ጥቅሞችን ያገኛሉ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩናይትድ ስቴትስ ከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ በቴክኖሎጂ ፈጠራ እና በሳይንሳዊ ምርምር ከ 20 ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ግንባር ቀደም ነች። ተለዋጭ ክፍሎችን ለማምረት የሚረዱ ዘዴዎች በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ በፌዴራል የጦር መሳሪያዎች በዩኤስ የጦርነት ዲፓርትመንት ተዘጋጅተዋል. ይህ ቴክኖሎጂ ከማሽን መሳሪያ ኢንዱስትሪ መመስረት ጋር በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ዩኤስ ከፍተኛ መጠን ያለው የልብስ ስፌት ማሽኖችን፣ ብስክሌቶችን እና ሌሎች እቃዎችን እንዲያመርት አስችሎታል እና የአሜሪካ የማምረቻ ስርዓት በመባል ይታወቃል። በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የፋብሪካ ኤሌክትሪፊኬሽን እና የመሰብሰቢያ መስመር እና ሌሎች የሰው ኃይል ቆጣቢ ቴክኒኮች የጅምላ ምርትን ስርዓት ፈጥረዋል. በ 21 ኛው ክፍለ ዘመን በግምት ሁለት ሦስተኛው የምርምር እና የልማት ገንዘብ ከግሉ ሴክተር ነው የሚመጣው። ዩናይትድ ስቴትስ በሳይንሳዊ ምርምር ወረቀቶች እና በተፅዕኖ ምክንያት ዓለምን ትመራለች። እ.ኤ.አ. በ 1876 አሌክሳንደር ግርሃም ቤል ለስልክ የመጀመሪያ የዩኤስ ፓተንት ተሰጠው ። በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የቶማስ ኤዲሰን የምርምር ላቦራቶሪ የፎኖግራፍ፣ የመጀመሪያው ረጅም ጊዜ የሚቆይ አምፖል እና የመጀመሪያው ውጤታማ የፊልም ካሜራ ፈጠረ። የኋለኛው ደግሞ ዓለም አቀፋዊ የመዝናኛ ኢንዱስትሪ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል. በ20ኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ ላይ የራንሶም ኢ ኦልድስ እና ሄንሪ ፎርድ የተባሉት የመኪና ኩባንያዎች የመሰብሰቢያውን መስመር በሰፊው አበዙት። የራይት ወንድሞች፣ በ1903፣ የመጀመሪያውን ቀጣይነት ያለው እና የተቆጣጠረውን ከአየር በላይ የከበደ በረራ አደረጉ። እ.ኤ.አ. በ1920ዎቹ እና 30ዎቹ የፋሺዝም እና ናዚዝም መነሳት ብዙ የአውሮፓ ሳይንቲስቶች አልበርት አንስታይን፣ ኤንሪኮ ፈርሚ እና ጆን ቮን ኑማንን ጨምሮ ወደ አሜሪካ እንዲሰደዱ አድርጓቸዋል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የማንሃታን ፕሮጀክት የኒውክሌር ጦር መሳሪያን በማዘጋጀት የአቶሚክ ዘመንን አስከትሏል ፣ የስፔስ ውድድር ደግሞ በሮኬት ፣ በቁሳቁስ ሳይንስ እና በኤሮኖቲክስ ፈጣን እድገት አስገኝቷል። በ 1950 ዎቹ ውስጥ ትራንዚስተር ፈጠራ በሁሉም ዘመናዊ ኤሌክትሮኒክስ ውስጥ ቁልፍ ንቁ አካል ፣ ብዙ የቴክኖሎጂ እድገቶችን እና የዩኤስ የቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪን ጉልህ መስፋፋት አስከትሏል። ይህ ደግሞ በካሊፎርኒያ ውስጥ እንደ ሲሊከን ቫሊ ያሉ በሀገሪቱ ውስጥ ብዙ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችን እና ክልሎችን ማቋቋም አስችሏል. የአሜሪካ ማይክሮፕሮሰሰር ኩባንያዎች እንደ ) እና ከሁለቱም የኮምፒዩተር ሶፍትዌሮች እና ሃርድዌር ኩባንያዎች እንደ አዶቤ ሲስተምስ፣ አፕል ኢንክ.፣ አይቢኤም፣ ማይክሮሶፍት እና ሰን ማይክሮ ሲስተምስ ያሉ ግስጋሴዎች ግላዊ ኮምፒዩተሩን ፈጥረው ተወዳጅ አደረጉት። ኤአርፓኔት በ1960ዎቹ የተገነባው የመከላከያ ሚኒስቴር መስፈርቶችን ለማሟላት ነው፣ እና ወደ በይነመረብ ከተሻሻሉ ተከታታይ አውታረ መረቦች ውስጥ የመጀመሪያው ነው። እ.ኤ.አ. በ2021 ዩናይትድ ስቴትስ ከስዊዘርላንድ እና ስዊድን በመቀጠል በሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ገቢ፣ ሀብት እና ድህነት ከዓለም ህዝብ 4.24 በመቶውን የሚሸፍኑት አሜሪካውያን በአጠቃላይ 29.4% የሚሆነውን የዓለም ሀብት ይይዛሉ። እ.ኤ.አ. በ 2020 724 ቢሊየነሮች እና 10.5 ሚሊዮን ሚሊየነሮች ያሏት አሜሪካ በዓለም ላይ ካሉ ቢሊየነሮች እና ሚሊየነሮች አንደኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ከ2019-2021 ዓለም አቀፍ -2 ወረርሽኝ በፊት ክሬዲት ስዊስ 18.6 ሚሊዮን የአሜሪካ ዜጎችን ዘርዝሯል። ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ የተጣራ ሀብት ያለው። እ.ኤ.አ. በ2020፣ የምግብ ዋስትና መረጃ ጠቋሚ ዩናይትድ ስቴትስን በምግብ ዋስትና 11ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል፣ ይህም አገሪቱ 77.5/100 ነጥብ አስገኝታለች። አሜሪካውያን በአማካይ በአንድ መኖሪያ ቤት ከእጥፍ በላይ እና በአንድ ሰው ከአውሮፓ ህብረት ነዋሪዎች የበለጠ የመኖሪያ ቦታ አላቸው። ለ 2019 የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም በሰብአዊ ልማት መረጃ ጠቋሚ (ኤችዲአይ) ከ189 ሀገራት ዩናይትድ ስቴትስ 17ኛ እና ከ151 ሀገራት መካከል 28ኛ በእኩልነት የተስተካከለ ) አስቀምጧል።እንደ ገቢ እና ግብሮች ያሉ ሀብቶች በጣም የተከማቸ ነው; በጣም ሀብታም 10 በመቶው የአዋቂ ህዝብ 72% የሀገሪቱን ቤተሰብ ሀብት ይይዛሉ ፣ የታችኛው ግማሽ 2% ብቻ አላቸው። እንደ ፌዴራል ሪዘርቭ ዘገባ ከሆነ በ 2016 ከፍተኛው 1% የሀገሪቱን ሀብት 38.6% ተቆጣጥሯል ። በ 2018 በኦኢሲዲ ጥናት መሠረት ዩናይትድ ስቴትስ ከማንኛውም የበለፀጉ አገራት ማለት ይቻላል ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው ሠራተኞች የበለጠ ነው ። ደካማ የጋራ ድርድር ሥርዓት እና ለአደጋ የተጋለጡ ሰራተኞች የመንግስት ድጋፍ እጦት. ከዓመታት መቀዛቀዝ በኋላ፣ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የተመዘገበ እድገትን ተከትሎ በ2016 አማካይ የቤተሰብ ገቢ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። ሆኖም የገቢ አለመመጣጠን በከፍተኛ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፣ ከጠቅላላ ገቢዎች ውስጥ ግማሹን የሚበልጠው አምስተኛው ከፍተኛ ገቢ ያላቸው። እ.ኤ.አ. በ1976 ከነበረበት ዘጠኝ በመቶ በእጥፍ አድጎ በ2011 ወደ 20 በመቶ የደረሰው የጠቅላላ አመታዊ ገቢ ከፍተኛው አንድ በመቶ ድርሻ ከፍ ማለቱ የገቢ አለመመጣጠን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ ሲሆን ዩናይትድ ስቴትስ ከመካከላቸው ሰፊ የገቢ ክፍፍል ውስጥ አንዷ ሆናለች። አባላት. ከ2009 እስከ 2015 ከተገኘው ገቢ ከፍተኛው አንድ በመቶው የገቢ ገቢ 52 በመቶውን ይሸፍናል፣ ገቢውም የመንግስትን ሽግግር ሳይጨምር የገበያ ገቢ ተብሎ ይገለጻል። የገቢ አለመመጣጠን መጠን እና አግባብነት አከራካሪ ጉዳይ ነው። በጃንዋሪ 2019 በዩኤስ ውስጥ ወደ 567,715 የተጠለሉ እና ያልተጠለሉ ቤት አልባ ሰዎች ነበሩ ፣ ከሁለት ሶስተኛው የሚጠጉት በድንገተኛ መጠለያ ወይም የሽግግር ቤት ፕሮግራም ውስጥ ይቆያሉ የቤት እጦትን ለመዋጋት የሚደረጉት ሙከራዎች ክፍል 8 የቤት ቫውቸር ፕሮግራም እና የቤቶች የመጀመሪያ ስትራቴጂ በሁሉም ላይ መተግበርን ያጠቃልላል። የመንግስት ደረጃዎች. እ.ኤ.አ. በ2011፣ 16.7 ሚሊዮን ሕፃናት በምግብ ዋስትና ባልተረጋገጠ ቤተሰብ ውስጥ ይኖሩ ነበር፣ ከ2007 ደረጃዎች 35 በመቶው ይበልጣል፣ ምንም እንኳን 845,000 የአሜሪካ ሕፃናት ብቻ በዓመቱ ውስጥ በተወሰነ ጊዜ የምግብ አወሳሰድ ወይም የአመጋገብ ስርዓት መስተጓጎል ያዩ ቢሆንም አብዛኛዎቹ ጉዳዮች አልነበሩም። ሥር የሰደደ. እ.ኤ.አ. ከሰኔ 2018 ጀምሮ፣ 40 ሚሊዮን ሰዎች፣ በግምት 12.7% የሚሆነው የአሜሪካ ህዝብ፣ 13.3 ሚሊዮን ህጻናትን ጨምሮ በድህነት ይኖሩ ነበር። ከድሆች መካከል 18.5 ሚሊዮን ያህሉ በጥልቅ ድህነት ውስጥ ይኖራሉ (የቤተሰብ ገቢ ከድህነት ወለል ከግማሽ በታች) እና ከአምስት ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት “በሦስተኛው ዓለም” ሁኔታ ውስጥ ይኖራሉ። እ.ኤ.አ. በ 2017 ዝቅተኛ እና ከፍተኛ የድህነት መጠን ያላቸው የአሜሪካ ግዛቶች ወይም ግዛቶች ኒው ሃምፕሻየር እና አሜሪካዊ ሳሞአ ነበሩ። በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ያስከተለው ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖ እና የጅምላ ስራ አጥነት የጅምላ መፈናቀል ቀውስ ስጋትን ፈጥሯል ፣የአስፐን ኢንስቲትዩት ባደረገው ትንታኔ በ2020 ከ30 እስከ 40 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች የመፈናቀል አደጋ ላይ መሆናቸውን አመልክቷል።ሲዲሲ እና የቢደን መንግስት የፌድራል ማፈናቀል እገዳን አውጥቷል ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዙን ውድቅ አድርጎታል ፣ ይህንን ለማድረግ በፌዴራል ህጎች መሠረት ስልጣን እንደሌላቸው ወስኗል ። የግል ማጓጓዣ በአውቶሞቢሎች የተያዘ ሲሆን በ4 ሚሊዮን ማይል (6.4 ሚሊዮን ኪሎ ሜትር) የህዝብ መንገዶች አውታር ላይ የሚሰሩ ናቸው። ዩናይትድ ስቴትስ ከዓለም ሁለተኛዋ የአውቶሞቢል ገበያ ያላት ሲሆን በዓለም ላይ በነፍስ ወከፍ ከፍተኛ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ያላት ስትሆን 816.4 ተሽከርካሪዎች ከ1,000 አሜሪካውያን ። እ.ኤ.አ. በ 2017 255,009,283 ባለሁለት ጎማ ያልሆኑ የሞተር ተሽከርካሪዎች ወይም በ 1,000 ሰዎች 910 ያህል ተሽከርካሪዎች ነበሩ ። የሲቪል አየር መንገድ ኢንዱስትሪ ሙሉ በሙሉ የግል ነው እና ከ 1978 ጀምሮ በአብዛኛው ከቁጥጥር ውጭ ሆኗል, አብዛኛዎቹ ዋና ዋና ኤርፖርቶች ግን በህዝብ ባለቤትነት የተያዙ ናቸው. በተሳፋሪዎች የተሸከሙት በዓለም ላይ ሦስቱ ትላልቅ አየር መንገዶች ዩ.ኤስ. የአሜሪካ አየር መንገድ እ.ኤ.አ. በ2013 በአሜሪካ አየር መንገድ ከገዛ በኋላ አንደኛ ነው። ከአለማችን 50 በጣም በተጨናነቀ የመንገደኞች አውሮፕላን ማረፊያዎች፣ 16ቱ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ይገኛሉ፣ በጣም የሚበዛውን ሃርትፊልድ–ጃክሰን አትላንታ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ። ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም ላይ ረጅሙ የባቡር ኔትወርክ አላት፣ ከሞላ ጎደል ደረጃውን የጠበቀ መለኪያ። አውታረ መረቡ በአብዛኛው ጭነትን ያስተናግዳል፣ በመንግስት የሚደገፈው አምትራክ ከአራቱም ግዛቶች በስተቀር የከተማ አቋራጭ የመንገደኞች አገልግሎት ይሰጣል። መጓጓዣ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ትልቁ ነጠላ የግሪንሀውስ ጋዝ ልቀቶች ምንጭ ነው። ሀገሪቱ በቻይና ብቻ በልጦ በሙቀት አማቂ ጋዞች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ዩናይትድ ስቴትስ በግሪንሀውስ ጋዝ ልቀትን በነፍስ ወከፍ በዓለም ትልቁን ያቀፈች ስትሆን ከካናዳ ጋር በሦስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። እ.ኤ.አ. ከ2019 ጀምሮ ዩናይትድ ስቴትስ 80% የሚሆነውን ኃይል ከቅሪተ አካል ነዳጆች ታገኛለች። እ.ኤ.አ. በ 2019 ትልቁ የሀገሪቱ የኃይል ምንጭ ከፔትሮሊየም ፣ የተፈጥሮ ጋዝ ፣ የድንጋይ ከሰል ፣ ታዳሽ ምንጮች እና የኒውክሌር ኃይል ። አሜሪካውያን ከዓለም ህዝብ ከ 5% በታች ናቸው ነገር ግን 17% የሚሆነውን የኃይል ፍጆታ ይጠቀማሉ ከዓለም የነዳጅ ፍጆታ 25% ያህሉ ሲሆኑ ከዓለማችን ዓመታዊ የፔትሮሊየም አቅርቦት 6% ብቻ ያመርታሉ.
45055
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8B%AE%E1%8D%93%E1%88%B5
ትሪዮፓስ
ትሪዮፓስ () በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር። ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ትሪዮፓስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ46 ዓመታት ነገሠ፣ የፎርባስ ተከታይና ልጅ ይባላል። በፓውሳኒዮስ ዘንድ ልጆቹ ፐላስጎስ፣ ያሱስና አገኖር ነበሩ፤ ያሱስ እንደ ተከተለው ይላል። በጀሮምና አውሳብዮስ ግን የአገኖር ልጅ ክሮቶፖስ ተከተለው። የአርጎስ ነገሥታት
50930
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%89%B5
ሞት
ሞት ሕያዋን ፍጥረታትን የሚያራምዱ የሁሉም ባዮሎጂያዊ ተግባራት ዘላቂ መቋረጥ ነው ፡፡ የሕይወት ፍጥረታት ቅሪት ከሞተ ብዙም ሳይቆይ መበስበስ ይጀምራል ፡፡ በመጨረሻ በሁሉም ሕያዋን ፍጥረታት ውስጥ መከሰቱ የማይቀር ሂደት ነው ፡፡ ከ 21 ኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ አንስቶ በየቀኑ ከ 150,000 በላይ ሰዎች ይሞታሉ። አብዛኛውን ጊዜ ለሞት የሚዳርጉት ነገሮች እርጅና፣ ሕመም፣ ግድያ፣ አደጋና ራስን መግደል ናቸው። ብዙ ባህሎች እና ሀይማኖቶች ከሞት በኋላ ያለው ሀሳብ አላቸው ፣ እንዲሁም ለፍርድ እና ለበጎ ሥራዎች ሽልማት ወይም ለኃጢአት ቅጣት አላቸው።