text
stringlengths
3
114k
ends_with_punctuation
bool
2 classes
lang
stringlengths
2
3
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማሪያም ትሁት እና ጠንቃቆች በመሆን ከእምነታችንን ጋር በመተጋገዝ የእግዚኣብሔር መንግሥ በልባችን እና በታሪክ ውስጥ እንድታድግ በምናደርገው ጥረት ውስጥ እመቤታችን ትርዳን።
true
am
ለመኖር በነፃነት
false
am
ትንሽ እንደቆዬ በአካባቢው የሞላው ታክሲና ተሽከርካሪ አልባ ጠባቂ ሁላ የቆመችውን ብቸኛ ታክሲ ዙሪያዋን ይከባታል፡፡ ረዳቱም የታክሲውን በር በኩራት ተደግፎና መድረሻውን አሳጥሮ መጥራት ይጀምራል፡፡
true
am
ኩባንያ, ኢኮኖሚ እና ፋይናንስ
false
am
ተቋማዊ ሕልውናቸውን አስጠብቀው ለብዙ ዓመታት መሻገር ሲችሉ -
true
am
ትብብርን የማጠናከር እና የአዲስ ስትራቴጂ ዝግጅት ጥያቄ አቡነ ጳውሎስ ከኅዳር ወር አንሥቶ በተጠናከረ አኳኋን በመካሄድ ላይ የሚገኘውን የፀረ-ፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ ንቅናቄ በዋናነት በወጣቶች ሞተርነት ከተፋፋመው የዐረቡ ዓለም ሕዝባዊ ተናሥኦት ጋራ በማመሳሰል በሃይማኖት ሽፋን ለሚከናወኑ ድርጊቶች ትኩረት ሰጥቶ በሚንቀሳቀሰው መንግሥት ለማስመታት ጥረት ያድርጉ እንጂ ጥረቱ ፍጹም ሰላማዊ መሆኑን መንግሥት እና መላው ምእመን በውል ይረዳዋል ተብሎ ይታመናል፡፡ በባሕርይውም ጥፋቷን የሚሹ አካላት በአገልግሎት እና የአስተዳደር መዋቅሮቿ ውስጥ ተሰግስገው በሚፈጽሙት ደባ የቤተ ክርስቲያኒቱ ኦርቶዶክሳዊ ማንነት እንዳይጠፋ የማስጠበቅ እንጂ ሌሎች በራሳቸው ጊዜ እና ቦታ የሚያራምዱትን የእምነት ነጻነት መጋፋት አልያም መተናኮስ ሊሆን አይችልም፡፡
true
am
የመጀመርያው ዕድሳት የተደረገለትም በ1984 ዓ.ም. ነበር፡፡ በወቅቱ የተደረገለት ዕድሳት ታሪክ እንዳለው የአገር ቅርስ ሳይሆን እንደማንኛውም ግለሰብ ቤት አዲስ የማስመሰል ነገር ነበር የተደረገው፡፡ ኮርኒሱ የነበሩት ከዋንዛ የተሠሩ ጣውላዎች ተነስተው በምትኩ እንደነገሩ በሆነ ኮምፐርሳቶ ተተክቷል፡፡ ይባስ ብሎ ደግሞ ኮምፐርሳቶው በተለያዩ ቀለሞች እንዲደምቅ ተደርጓል፡፡ በቀለም ቢደምቅም ቤተ መንግሥቱ ጉራማይሌ ገጽታ እንዲኖረውና በሁለት ዘመናት የነበሩ የሕንፃ ፋሽን ማሳያ እንዲሆን ያደረገው ነው፡፡ ፈገግ የሚያስብለው ነገር እሱም እያረጀ መሆኑ ነው፡፡
true
am
ሕብረተሰብ ህላወኡ ጥራይ ዘይኮነ፡ ምዕባለኡ እውን ኣብ ክብርታቱ’ዩ ዝምርኰስ። ባህጊ ምዕባለን ስልጣነን ኬሰምር ንስልጣነ ዝበቅዕ ክብርታት ክህልዎ ኣለዎ። ምኽንያቱ፡ ክብርታት፡ ጥሙር ራእይ ኣብ ምፍጣር፡ በዚ መገዲ’ዚ ድማ ሓባራዊ ዕላማን ምዕቡል ኣተሓሳስባን ኣብ ምህናጽ፡ ዓያይነትን መሃዝነትን ኣብ ምድራኽ፡ ካብ ኩሎም ጸጋታት ንላዕሊ ዝዓበየ ግደ ዝጻወቱ ምዃኖም ናትናን ናይ ካልኦትን ታሪኽ ምስክር እዩ።
true
am
Permalink http://p.dw.com/p/E0dy
false
am
ያልተነበበ መልዕክትአን Moindreffor » 15/07/18, 21:18
false
am
መምህራን፣ የትምህርት አመራሮችና የትምህርት ማህበረሰብ በሙሉ የትምህርት ጥራትን በሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ በሀገር ደረጃ የተያዘውን የአምስተኛው የትምህርት ዘርፍ ልማት መርሃ ግብር ለማሳካት የጎላ ሚና ይጫወታሉ ተብሎ ይታመናል፡፡
true
am
CC-2224 “Cody” Relic Review
false
am
ማቅማ ይሄን የጴንጤ ልብህን ልቡ እስኪጠፋ እየገረፈልህ ነው።
true
am
ምንጭ:- ኢብኮ Tags:
true
am
አንዳርጋቸው፡- መጀመሪያ ቃሊቲ እንደሄድኩኝ አንድ ሰው ብቻ ያለበት ጠበብ ያለች ክፍል ነው ያስገቡኝ ::በኋላ ቤቱን በተባለው መንገድ አስተካከሉና ሌሎች ሁለት ሰዎችን ጨምረው እዛ ክፍል ውስጥ አስገቡኝ::… እነዛ አብረውኝ እንዲታሰሩ የተደረጉት በተራ ነፍስ ግድያ ተከሰው የታሰሩና ምንም አይነት የህይወት ተሞክሮ የሌላቸው ምንም አይነት ትምህርትና እውቀት የሌላቸው ኑሮን በጣም አስቸጋሪ ማድረግ የሚችሉ ሰዎች ናቸው:: ሌላው እስረኛ የሚያገኘው የቴሌቭዥንና ሬድዮ የመከታተል መብት እኔ ጋር አልተፈደልኝም፤ ማንኛውም ሰው ቤተሰቦቹ እንደፈለገ ይጠይቁታል እኔ ከአባቴና ባለቤቱ ሌላ ሰው እንዲጠይቀኝ አልተደረገም:: ፍርድ ቤት ውሳኔ የሰጠበት ግልባጭ የሚባል ቅፅና ቁጥር ሁሉ እስረኛ አለው፤ እኔ ግን የእስረኛ ቁጥር የለኝም:: ጭራሹኑ አንደኛው የወህኒ ቤቱ ሰው “በአደራ ነው የተቀመጥከው እንጂ እኛ ብዙም የሚያገባን ነገር የለም” ነው ያለኝ፤ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ነው የቆየሁት:: ኤምባሲው በመደበኛነት መፅሃፎችን ያመጡልኛል፤ አንዳንድ አማርኛ መፅሃፎችን ማን እንደላከልኝ ባላውቅም አገኛለሁ:: ምናልባት እህቴ ትሆናለች፤ የዶክተር ምህረትን ሁለቱን መፅሃፎች እዛ ነው ያነበብኩት:: ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ መፅሃፎችን እስር ላይ እያለሁ አንብቤያለሁ:: ግዮን፡- ምግብና ህክምናን በተመለከተስ ያለው ነገር እንዴት ነው? አንዳርጋቸው፡- ምግብ ያው ወላጆቼ በሳምንት አንዴ የሚያመጡት ነገር ነው፤ አልፎ አልፎ ጉድለት በሚኖርበት ሰአት ላይ እኔ ብዙም ለምግብ የምጨነቅበት ሁኔታ ስለሌለ እዛ ያለውንም ምግብ እጠቀማለሁ:: እዛ ያለው ምግብ የኢትዮጵያ ህዝብ ዘጠና በመቶ የሚሆነው እንጀራ በወጥ በመሆኑ ያንን የእስረኞች ምግብ እጠቀማለሁ:: መሆንም ያለበት ይሄ ነው ::የኢትዮጵያ ህዝብ ምሳና እራቱን በአግባቡ የማይበላ ከሆነ አንደኛውን መቀነስ አለብኝ የምል ፖለቲከኛ ነኝ እኔ:: ስለዚህ በምግብ ረገድ አማርሬ አላውቅም::
true
am
_ ይህ ምን ሊሆን ይችላል?
true
am
የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከአንድ ወር በፊት ለአሥራ ሰባት ቀናት አድርጎት የነበረውን ዝግ ስብሰባ ሲያጠናቅቅ ባወጣው መግለጫ፣ በአገሪቱ ለተከሰቱ ግጭቶችና በግጭቶቹ ምክንያት ለጠፋው የሰው ሕይወትና ለወደመው ንብረት ሙሉ ኃላፊነት እንደሚወስድ መግለጹ ይታወሳል፡፡ በዚህም የአገሪቱን ሕዝብ በይፋ ይቅርታ ጠይቋል፡፡
true
am
ተጨማሪ የሙከራ እድል እንደሚሰጠኝ ተነግሮኝ
false
am
ኣርባዕቲአን ወረዳታት ደጉዓ ተምቤን፣ ሰሓርቲ ሳምረ፣ ሕንጣሎ ወጀራትን እንደርታን ኣብ ጥንካረን ድኽመትን እቶም መሰረታውያን ጉዳያት ኣብ ተመሳሳሊ ብርኪ ከም ዘለዋ ኢና ኣብቲ መድረኽ ካብ ዝተወሃቡ ሓሳባት ተገንዚብና። ንኣብነት ትሕቲ ዕድመ መርዓ ሕዚ እውን ዓብዪ ፀገም ዝርአ ዘሎ ከምዝኾነ ዝተገለፀ እንትኾን እዚ ኣብ ኩሉ ከባቢ ዘይተፈትሐ ፀገም እዩ። ኣብዚ ዘሎ ፀገም፣ ትሕቲ ዕድመ ከመርዕው ዝደልዩ ወለዲ ብሽም እታ እትምርዖ ትሕቲ ዕድመ ጓሎም ንኻሊእ ዝባፅሐት ጓሎም ኣብ ሕክምና ክትምርመር ይገብሩዋ። በቲ ዝተጭበርበረ መረዳእታ ገይሮም ነታ ትሕቲ ዕድመ የመርዕዉዋ። ነዚ ምጭብርባር ተኸታቲልካን ብኻሊእ መንገዲ ምምስኻር ገይርካን ነቲ ሓቂ ብምቕላዕ ሕጋዊ ስጉምቲ ኣብ ምውሳድ ድማ ድኽመት ከም ዘሎ እዮም እቶም ዝምልከቶም ኣካላት ዝገልፁ። እዚ ማለት ኩሉ ዝምልከቶ ኣካል ምስ መሓውራቱን መሻርኽትን ኣካላት ተናቢብካ ናብ ስጉምቲ እንተዝእቶ ምእላይ ምተኽኣለ።
true
am
1. የሆዋ ልዑል እኳ እንተ ዀነ፡ ንኻልኦት እንታይ ኪገብሩ እዩ ዓዲምዎም፧
true
am
ተጋላጭነቶች ወደ አጋልጭተዋል
false
am
We hope Ethiopia will be the best destination for any world leader, because Ethiopia is blessed by GOD!
true
am
br /ወደ ሰዎች ልብ የሚያደርሠው ዋነኛው መንገድ የሚያልፈው በሆዳቸው በኩል ነው፡፡ ቤተእስራኤላውያን የተሻለ ህይወት የመኖር፣ ለእነሱም ሆነ ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው የተሻለ የትምህርት፣ የጤና፣ የመኖሪያ፣ የትራንስፖርት፣ የስራ ወዘተ አገልግሎት ለማግኘት ልባቸው ለረጅም ዘመናት ተስፋ አድርጐ የኖረው የተስፋዋን ሀገራቸውን እስራኤልን ነበር፡፡
true
am
7 ታ ሲቆ ኢሻቶ፥ ታኒ ሂንቴው ኮይሮፔ ዴዒያ ጋልዓ ኪታ ፃፋይሲፔ ኣቲን ኦራꬃ ኪታ ፃፊኬ። ኢካ ሂንቴ ሲዒዳ ሄ ጋልዓ ኪታ። + 8 ጊዲኮካ፥ ኪሪስቶሳኒኔ ሂንቴናን ቱማ ጊዲዲ ዴዒያ፥ ኦራꬃ ኪታ ፃፋይስ። ꬉማይ ኪቺን፥ ሃዒ ቱማ ፖዖይ ፖዔስ።
true
am
በክፍለ ከተማው የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ፣ የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት፣ ሲቪል ሰርቪስ ዩንቨርስቲ እና ኮተቤ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ይገኙበታል፡፡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ጽህፈት ቤት፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን እና የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢኒስቲቲዩትም በዚሁ የሚገኙ ናቸው፡፡ ክፍለ ከተማው 15 የኦርቶዶክስ፣ ስምንት የእስልምና እና 16 የፕሮቴስታንት ሐይማኖቶች ተቋማት የሚገኙበት ነው፡፡
true
am
ፍርድ ቤቱ:_ ስንት ሰዓት ነበር? ይናገሩ!
true
am
በቡና እና ፋሲል ጨዋታዎች ከኤርፖርት ጀምሮ በጎዳናዋ አደባባዮች እና በስታዲየሙ ዙሪያ ዳሽን ዋና የክለቡ አጋር መሆኑን የሚገልጹ ባነሮች ተሰቅለው ነበር፡፡ በተመሳሳይ የዳሽንን አርማ የያዙ ማሊያዎችም ተሰራጭተው ነበር፡፡ አንዳንዶች ቅሬታችን ጀመረ የሚሉት እዚህ ላይ ነው፡፡ የምንደግፈውን ክለብ ስፖንሰር እንደ ተቃራኒ ቡድን ሰርፕራይዝ ተደርገናል በሚል አንድ ብለው ይጀምራሉ፡፡
true
am
ዜና ዕረፍቲ መምህር ተወልደብርሃን ዓምደመስቀል
false
am
“እና ለዚህ ነዋ፣ ስሙን አቆላምጠሽ የጠራሽው” አለና የጥፊና የቡጢ መዓት ፊትዋ ላይ አወረደባት። ጩኸትዋን ስትለቀው፣ ሁለቱ የቤት ሰራተኞች ገላገሏቸውና፣ ቁና ቁና እየተነፈሰ ሶፋው ላይ ተቀመጠ፡፡ ከአይንዋ በታችና ጉንጭዋ በቡጢው በልዟል፡፡
true
am
ቀጥሏል ...አድቤኦ ምንም እንኳን እየተጫወተ እንኳን አልሆነም, የበለጠ ምን ግብ መጣል አልቻለም. እርሱ ወደ ቦታው ለመመለስ እና ቦታውን ለመቀበል ከመታገል ይልቅ ከመጠን በላይ የተጠናከረ የጭሳት መናፍስት ነው. እናም በእነዚህ መናፍስት ላይ የሚደረግ ውጊያ ገንዘብ ያስወጣዋል.
true
am
ቢንያም፦ አዎን፣ ይህን አላውቅም ነበር።
true
am
የ2009ዓ.ም ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የምድብ 2 2ኛ ዙር የእግር ኳስ ውድድር ፕሮግራም
false
am
በጀት የምታወጡበት መንገድ ውስብስብ መሆን አያስፈልገውም። ለ26 ዓመታት በትዳር ዓለም የቆየውና የሁለት ወንድ ልጆች አባት የሆነው ዳረን እንዲህ ብሏል፦ “መጀመሪያ ላይ የተለያዩ ፖስታዎችን እንጠቀም ነበር። በሳምንት ውስጥ የሚያስፈልገንን ገንዘብ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ እናስቀምጣለን። ለምሳሌ ያህል፣ የምግብና የመዝናኛ ሌላው ቀርቶ የፀጉር መስተካከያ ገንዘብ የምናስቀምጥበት ፖስታ ነበረን። በአንደኛው ፖስታ ውስጥ ያለው ገንዘብ ካለቀ ከሌላኛው ፖስታ እንበደራለን፤ ይሁን እንጂ ሁልጊዜም በተቻለን ፍጥነት ገንዘቡን እንመልሳለን።” በተለይ ክፍያ የምትፈጽሙት በጥሬ ገንዘብ ካልሆነ በጀት ማውጣታችሁና ወጪያችሁን በጥንቃቄ መመዝገባችሁ በጣም አስፈላጊ ነው።
true
am
ክሳብ እዚ መደብ ብወግዒ ዝፍለጥ መንግስቲ ኢትዮጵያ ይኹን እቶም ቀንዲ ምስ ኢትዮጵያ ብዘይ ቅድመ ኩነት ክንሓብር ኣለና ዝብሉ ኤርትራውያን እውን ከይፈለጡ ጸኒሖም። እንተኾነ ግን መንግስቲ ኢትዮጵያ ዋዕላ ከምዝግበር ምስፈለጠት እቲ ንጉዳዩ ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝነበረ ወኪል ኮሎነል ነጋ ሃይለስላሴ (ሰብኣይ ጋሎም ንጃንሆይ) ብህጹጽ ኣብ ኣስመራ ደበኽ በለ። ምስኡ ሓደ ፍሉጥ ካብቶም ናብ ኣዲስ ኣበባ ዝመደበሩ ማሕበር ሕብረት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ኣዲስ ኣበባ (SUEE (Society for Union of Eritrea and Ethiopia in Addis Ababa) ኣቶ ኣብርሃ ወልደታትዮስ “ባልጃ ገንዘብን ናይ ኢድ ቦምብታት” ሒዙ ናብ ኣስመራ መጸ። (ሓበረታ ገጽ 164፡ ጆርዳን ገብረመድህን)። ሓደ ካብ ኣባላት ማሕበር ሓድነት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ኣዲስ ኣበባ ድማ ተድላ ባይሩ ነበረ።
true
am
በተመሳሳይ 09:00 ሀዋሳ ላይ የተካሄደው የሀዋሳ ከተማ እና የሲዳማ ቡና ጨዋታ በእንግዶቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ለሲዳማ ቡና ወሳኟን ጎል በ78ኛው ደቁቃ ያስቆጠረችው ረድኤት አሳሳኸኝ ናት፡፡
true
am
በዋናው መንገድ ላይ በእግር የሚጓዘውን ሕዝብ ለተመለከተ “ይሄ ሁሉ ሕዝብ ወሊሶ ውስጥ አለ እንዴ?” ብሎ መጠየቁ አይቀርም። ግራና ቀኝ መስመሩን ይዞ የሚተመው ሕዝብ ለተቃውሞ አደባባይ የወጣ መሆኑን የምታውቀው ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ የሚሄዱ መኪኖች አጠገባቸው ሲደርሱ ነው። በድንገት ከግራና ቀኝ የድንጋይ ውርጅብኝ ሲወርድባቸው ስታይ የት እንዳለህ ይገባሃል። ለካስ አብዛኛው መንገደኛ በኪሱ ድንጋይ ይዞ ኖሯል።
true
am
8 ቅርጾች መገንባት ይችላሉ
false
am
ሀይሌ ገ/ሥላሴን ለመስደብም ሆነ ለመተቸት በመጀመሪያ እኔ ለሀገሪ ምን አድርጊያለሁ? ብሎ...
true
am
አንድ ሁለት ሙሉ ፊልም And Hulet Ethiopian film 2019AmharicTube
false
am
በፒንታኖ አመርቃዊ አማካኝነት በውሀ-ተዳሰስ ሞተር አሳማኝ የሆነ ማብራሪያ - ዜና እና ዜና
false
am
በእውነቱ አይደለም ምክንያቱም በዎሎሊያ ውስጥ ድምጽ መስጠት ግዴታ ነው… እናም እድገቱ አስደናቂ ነው ፡፡ በመራጮች ዳራ ላይ እውነተኛ ለውጥ መደረጉ የተሰማን ይመስላል ፣ እና ደስ ብሎናል!
true
am
አቶ አልይ የፀረ ሰላም ኃይሎች ጉዳዩ ያልገባቸውን ተማሪዎች ከፊት በማድረግ በአካባቢው ትልቅ ገበያ በሚቆምበት ሰኞ ዕለት፣ ከፍተኛ ጥፋት ለማድረስ አቅደው እንደነበር ገልጸዋል፡፡ ይህንን ሁከት ለማስቀረት የከተማው አስተዳደር በዕለቱ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ በማድረግ ክስተቱን ማስቀረቱንም ተናግረዋል፡፡
true
am
ያልተነበበ መልዕክትአን ክሪስቶፍ » 20/11/19, 18:08
false
am
በእግር ኳስ ኳስ የመኮተት እና ታላላቅ ነገሮችን የማድረግ ተሰጥኦ ተሰጥቶታል ፡፡ Chenንቼንኮ ወደ እግር ኳስ ራዳሚል ማሳዎች በተሸጋገረው በቤተሰቡ ሳሎን ውስጥ የእግር ኳስ መወጣጫ መንገዱን ጀመረ ፡፡ በእግር ኳስ ውስጥ ራስን መቻል ትምህርት መስጠቱ እድለኛ ዚንክንኮን በአካባቢያቸው ባለው ክለብ ካራፓያራ Radomyshl ውስጥ ለፍርድ እንዲቀርብ ጥሪ ሲቀርብለት ክፍሎቹን ከፍሏል ፡፡
true
am
“ይህንን ጉዳይ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አሳውቃችኋል?” ብለናቸውም “ፕሮጀክቱ የሁላችንም ነው፡፡ የሀገር ነው፡፡ ጉዳዩ ይመለከታቸዋል ለተባሉት አካላት ሁሉ አሳውቀናል፡፡” በማለት የመለሱ ሲሆን ወደፊትም ተቀራርበው እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
true
am
“ንህዝባዊ ግምባር ምሉእ ብምሉእ ኣባሉ ክኸውን ዝወስንኩ፣ ብዕለት 05 ነሓሰ 1977 ዓ.ም ኣብታ ተወሊደ ዝዓበኹላ ዓዲ ዓስኪሩ ዝነበረ፣ ብሓደ ሻምበል ገበየሁ ዝበሃል መኮነን ዝምራሕ ሓደ ሻምበል ሓይሊ ጸላኢ ደምሲሱ፣ ምሉእ ብምሉእ ምስ ተቖጻጸራ ኢየ።”
true
am
“እቲ ጉዳይ ብቤት ፍርዲ ዝተትሓዘ እዩ።ብወገና ዝኾነ ይኹን ብሕጊ ዝተጠርጠረን ዝድለን ኣካል ከምኡ እውን ኣብ ትሕቲ ቁፅፅር ሕጊ ዝርከብ ኣካል ኣብያት ፍርዲ ብመሰረት ኣሰራርሓን ሕግን ይትሓዝ ከምዘሎን ሕገ መንግስታዊ ኣካይድኡ ሓሊዩ ይኸይድ ከምዘሎን ኢና ንፈልጥ።”
true
am
…አይነት ነገሮች ‘ሀሳብ መግለጽ’ ይባላሉ እንዴ! ልክ ነዋ… እነሱ እያዳመጡ መሆናቸው እኛን ምነ ‘ይኮነስረናል’! (ብዙ ነገሮች እየተለወጡ እንደሆነ ‘ሀሳብ መስጠት’ የሚለው ነገር ትርጉሙ ያለ አዋጅ ተለውጦ ሊሆን ይችላላ!) በመቶ ሺዎች ምናልባትም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚያዳምጡት ፕሮግራም ላይ.. “አምሀ ከአሜሪካ ግቢ እያዳመጥኳችሁ ነው ብሏል…” ትንሽ አያስቸግርም! (እንደ ‘አየር ሰዓት መሙያ’ ካልተቆጠረ በስተቀር ማለት ነው!)
true
am
ሌላው ደግሞ የህወሃት ካድሪዎች ጠቅላይ ሚኒስተሩ ከአብዮታዊ ዴሞክራሲ ፍልስፍና የወጣ፣እታይ እታይ ባይ፣ ህወሃትን ከህዝብ ጋር ለመለየት እየጣረ የሚገኝ፣የብሄር ብሄረሰቦችን መብት ወደኋላ የገፋ፣ከቡድን መብት ይልቅ የገለሰቦችን መብት ለማስቀደም እየጣረ ያለ ጠቅላይ ሚንስተር እንዴት የህወሃት/ኢህደግን ልማታዊ አስተሳሰብ ሊያስቀጥል ይችላል? የሚል ፕርፖጋንዳ በመንዛት ላይ የሚገኙ ሲሆን፣በተጨማሪም እነኝህ የህወሃት ካድሪዎች ጠቅላይ ሚኒስተሩ ከአቢዮታዊ ዴሞክራሲ ይልቅ ወደ ሊብራል አስተሳሰብ ጭልጥ ብሎ ገብቷል። ስለዚህ አቢዮታዊ ዴሞክ ራሲ እየተሸረሸረ ነው፣በአስቸኳይ ይህ ይህን ጠቅላይ ሚኒስተር ማስቆም ካላችልን ስርዓታችን አደጋ ላይ ነው።
true
am
D *** v - ሐምሌ 30, 2019
false
am
dani amlak yetebekeh.
true
am
ወንጌል በቃልም፣ በመጽሐፍም፣ በሕይወትም የምትሰበክና የተሰበከች እንጂ በመጻሕፍት ተጠቃላና ተካትታ የተቀመጠች ብቻ አድርጎ ማሰብ ስሕተት ነው፡፡ ሐዋርያት በቃልም በመጽሐፍም ሰብከዋል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ በሕይወቱ ባገኘው መገለጥ ተሰብኳል (ሐዋ. ፱)፡፡ እንዲያውም የቅዱሳት መጻሕፍት ጸሐፍያን በጽሑፍ የተሰበከው ጥቂት መሆኑንና በቃል ብዙዎች እንደተሰበኩ ገልጸዋል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌሉን ጽፎ ሲያጠቃልል “ኢየሱስም ያደረገው ብዙ ሌላ ነገር ደግሞ አለ፤ ሁሉ በእያንዳንዱ ቢጻፍ ለተጻፉት መጻሕፍት ዓለም ራሱ ባልበቃቸውም ይመስለኛል” (ዮሐ. ፳፩፥፳፭) የሚለው ሁሉ ነገር አለመጻፉን ያስረዳል፡፡ ስለዚህ ከተጻፉት በላይ ቤተ ክርስቲያን በትውፊት ያቆየችልን ብዙ ነገር መኖሩን መረዳት ተገቢ ነው፡፡
true
am
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እናት አቤቱታ
false
am
abrish thank you
false
am
ትራምኘ ቦይንግ 737 ማክስ 8 ከበረራ አገዱ
false
am
ማህደር Select Month March 2020 (150) February 2020 (293) January 2020 (359) December 2019 (331) November 2019 (225) October 2019 (224) September 2019 (213) August 2019 (250) July 2019 (147) June 2019 (97) May 2019 (186) April 2019 (197) March 2019 (204) February 2019 (187) January 2019 (228) December 2018 (224) November 2018 (150) October 2018 (194) September 2018 (148) August 2018 (142) July 2018 (150) June 2018 (172) May 2018 (143) April 2018 (177) March 2018 (186) February 2018 (171) January 2018 (151) December 2017 (127) November 2017 (125) October 2017 (118) September 2017 (133) August 2017 (122) July 2017 (131) June 2017 (94) May 2017 (128) April 2017 (119) March 2017 (123) February 2017 (180) January 2017 (187) December 2016 (104) November 2016 (74) October 2016 (49) September 2016 (102) August 2016 (104) July 2016 (117) June 2016 (163) May 2016 (150) April 2016 (135) March 2016 (160) February 2016 (170) January 2016 (52) December 2015 (45) November 2015 (47) October 2015 (35) September 2015 (83) August 2015 (71) July 2015 (60) June 2015 (58) May 2015 (43) April 2015 (53) March 2015 (16) February 2015 (27) January 2015 (25) December 2014 (27) November 2014 (13) October 2014 (10) September 2014 (18) August 2014 (27) July 2014 (53) June 2014 (29) May 2014 (20) April 2014 (43) March 2014 (36) February 2014 (33) January 2014 (21) December 2013 (2)
true
am
አፍሪካ ከየትኛውም ጊዜ ቢሆን በአሁኑ ሰዓት አንፃራዊ ሰላም የሰፈነባት መስላ ብትታይም፣ የውስጥ ግጭቶች፣ የአየር ንብረት ለውጥ አደጋዎች በሕፃናት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው፡፡ ዘ አፍሪካን ኮሚቴ ኦን ኤክስፐርትስ ኦን ዘ ራይትስ ኤንድ ዌልፌር ኦፍ ዘ ቻይልድ እንደገመተው፣ በጦርነትና ግጭት ጊዜ የሚሞቱ ሕፃናት በሰላም ጊዜ ከሚሞቱት በ24 እጥፍ ይበልጣል፡፡
true
am
…ሶስቱም በግል ፕሬሶች ላይ በተፈጠረው ነገር አዝነዋል፡፡ በተለይ አስማማው የሆነ ነገር ተሰምቶት ለተወሰኑ ደቂቃዎች ወደመሬት አቀርቅሮ ተከዘ፡፡ የተሰማውን ደስ የማይል ስሜት በውስጡ ለመያዝ እንጂ ለእኛ ሊያጋራን አለመፈለጉን ተረድቼዋለሁ፡፡
true
am
የሆዋ ይሰምዕ ነይሩ እዩ። እታ መበለት ንነብዪኡ ዜድልዮ ብምሃብ እምነት ኣርእያ እያ። ምናልባት፡ ኣምላኽ፡ እቲ ቘልዓ ሓሚሙ ንኺመውት ዝፈቐደ፡ ከም ዚትንስእን ትንሳኤኡ ንዚመጽእ ወለዶታት ተስፋ ኸም ዚህብን ስለ ዝፈለጠ ኪኸውን ይኽእል እዩ። ከመይሲ፡ እቲ ትንሳኤ ኣብ መጽሓፍ ቅዱስ እተመዝገበ ናይ መጀመርታ ትንሳኤ እዩ ኪኸውን ዚኽእል። ኤልያስ ንየሆዋ ምስ ለመኖ፡ የሆዋ ነቲ ቘልዓ ኣተንስኦ። ኤልያስ፡ “ርኣዪ፡ ወድኺ ህያው ኰይኑ” (NW) ምስ በለ፡ እታ መበለት እንታይ ተሰሚዕዋ ኪኸውን ከም ዚኽእል እሞ ገምቶ! ሽዑ እታ ሰበይቲ ንኤልያስ፡ “ንስኻ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከም ዝዀንካ፡ ቃል እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኣፍካ ሓቂ ኸም ዝዀነ፡ ሕጂ ፈለጥኩ” በለቶ።—1 ነገ. 17:22-24።
true
am
መሙላት አረፋ
false
am
ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ የተሾሙበት የፌድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኢትዮጵያ ጉዳዮች “የበላይና የመጨረሻ የዳኝነት ሥልጣን” አለው። በኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት መሠረት ይኸው ፍርድ ቤት “መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበትን ማናቸውንም የመጨረሻ ውሳኔ ለማረም በሰበር ችሎት የማየት ሥልጣን” ተሰጥቶታል። የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች በሚያስተላልፏቸው ውሳኔዎች ላይ ይግባኝ የሚያዳምጠውም አሁን ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ በፕሬዝዳንትነት የሚመሩት የፌድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው። የጥብቅና ባለሙያው አቶ ሰዒድ አብደላ “ፌድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌድራል ደረጃ ያሉ ፍርድ ቤቶችን የሚያስተዳድር ነው። በዚያው ስር የሰበር ችሎት አለ። ይኸ ሰበር በአጠቃላይ በአገሪቱ ሙሉ መሠረታዊ የሕግ ሥሕተት አለባቸው የሚባሉ ጉዳዮችን አይቶ የመወሰን ሥልጣን ያለው ነው” ሲሉ ያስረዳሉ። ወይዘሮ መዓዛ ፕሬዝዳንትነት አቶ ሰለሞን አረዳ በምክትል ፕሬዝዳንትነት የሚመሩት ተቋም የዳኞችን፤ ሥነ-ምግባር የመከታተል፤ መልምሎ ለምክር ቤቱ በማቅረብ የማሾም ሥልጣን ጭምር አለው። የፌድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአገሪቱ ትልቅ ሥልጣን ካላቸው ተቋማት መካከል አንዱ እንደሆነ የሚገልጹት አቶ ሰዒድ “የፍትኅ ሥርዓቱን ለማስተካከል ብዙ ኃላፊነት የሚወስድ ተቋም ነው” ሲሉ ይገልጹታል።
true
am
IRIS Pro Series T-6A Texan II FSX & P3D ሙቅ አውርድ
false
am
RE3258
false
am
የባቡር ጣቢያ ተጓዦችን በጂዜየንፓይ ተጀምሯል: በጋዚየንፓት ትራም ማራዘሚያ ምክንያት የሚዘጋ የባቡር ጣቢያው በድጋሚ አገልግሎት ተሰጠ. በትራንስፖርት መጨናነቅ ምክንያት በ "ጋዛኒቲፒ" የሜትሮፖሊታንቶ ማዘጋጃ ቤት (ትራም) ማቆሚያዎች አቋርጠዋል, 10. 09. በ 2016 እንደገና ተከፍቷል, [ተጨማሪ ...]
true
am
Previous ማርቆስ 1፡40-3:6
false
am
ያልተነበበ መልዕክትአን jsdu19 » 24/02/13, 12:29
false
am
የሽያጭ ዋጋ € 149,50 መደበኛ ዋጋ € 239,96 ሽያጭ
false
am
የራስ መኮንን ጦር ጀግንነቱን ያሳየበት፣ ህመም ላይ የነበሩት ፊታውራሪ ገበየሁ እንደ ዝንጀሮ ገደል ለገደል እየተዘዋወሩ ዘንግ ይዘው ያዋጉበት፣ ቀኛዝማች ታፈሰ በአንድ ጎራዴ የጠላት ሬሳ የከመረበት፣ ጣሊያናዊ ሜጀር ቶዝሊ የተገደለበት የአምባላጌ (አምባላጄ) ጦር ሜዳም ማይጨው አካባቢ ይገኛል። ከዚህ በላይ ደግሞ በማይጨው ጦርነት (መጋቢት 1928) ከ30 ሺህ በላይ አርበኞች ያለቁበት ሐውልትና አጽም ማይጨው ከተማ ይገኛል። በአግባቡ የተደራጀ ባይባልም የአርበኞቹ አጽም በደብረ ሰማዕት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ይገኛል። በዓለም ላይ በተከለከለ የመርዝ ጋዝ በአውሮፕላን ተርከፍክፎባቸው ያለቁ ኢትዮጵያዊያን አፅም ከነጻነት በኋላ (በ1933 ዓ.ም) በአጼ ኃይለስላሴ መታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸው፣ አጽማቸውም አንድ ቦታ አረፈ። በደርግ ዘመን ግን ቦታው የወታደር ካምፕ በመሆኑ ተቀየረ። በኢህአዴግ ደግሞ ለስታድየም ቦታው በመፈለጉ የቤተ ክርስቲያኗ ሰበካ ጉባኤ አጽሙን ሰብስበው በክብር አስቀመጡት። የሁሉም ኢትዮጵያዊያን አርበኞች አፅም በመሆኑ መንግስት የተጠናከረ ሙዚየም ሊገነባለት እንደሚገባ የወረዳው ቤተ ክህነት ኃላፊ ሊቀ ትጉሃን ረዳኢ ሃለፎም ይናገራሉ። የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወይዘሮ ዘነቡ ሀለፎም አካባቢው በርካታ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዳሉት ገልጸው፤ ነገር ግን መዳረሻዎችን የማልማት ጉዳይ ትኩረት ሳይሰጠው የቆየው “አገሪቱ ካላት ሰፊ የቱሪዝም ሀብት አንጻር ነው” ይላሉ። ክልሉ በኢትዮጵያ የጦርነት ታሪክ ከባድ መስዋትነት የተከፈለበት ስፍራ በመሆኑ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማልማትና የአርበኞቹን አጽም ጨምሮ ታሪካዊ ሂደቱን የሚያስቃኝ ቤተ መዘከር ለመገንባት ስራ መጀመሩን ያብራራሉ።
true
am
ኢየሱስ አብ ሕይወት ነፍሲ ወከፍና ዘምጽኦ ዘሕጉስ ዜናን ምንጪ ናይ ኩሉ ሓጎስ ዮሓንስ ወንጌላዊ ክገልጽ እንከሎ “በቲ ሓደ ወዱ ዝአመነ ዘበለ ኵሉ ናይ ዘለዓለም ሕይወት ምእንቲ ኺረክብ እምበር ከይጠፍእሲ አምላኽ ንወዱ በጃ ኽሳዕ ዙህብ ክሳዕ ክንድዚ ንዓለም አፍቀራ” (ዮሓ 3፡16) ይብል።
true
am
እያንዳንዳቸው ወደ ሰዎች ጆሮ ተጠግተው እንዲህ የሚል ዜማ የሚያንቆረቁሩ ይመስላሉ።
true
am
አብዛኞቹ የክልሉ ፖሊሶችና ወታደሮች ብአዴን ራሱን ከህወሃት ተጽእኖ አላቅቆ የክልሉን ህዝብ መብትናማንነት እንዲያስከብር ይፈልጋሉ።እንዲሁም የደህንነትና የጸጥታ አባላቱ በክልሉ ከተሰማራው ኮማንድ ፖስት ጋር ያላቸው ግንኙነት በጣም የተደካመ ነው። ይህ ጉዳይ በፌደራል ደረጃ የተቀመጡ የህወሃት ባለስልጣናትን እያሣሰበ መምጣቱን ተከትሎ፣ በቅርቡ ሹም ሽር እንዲካሄድ ቢደረግም ነገሮች እየባሱ እንጂ እየተሻሻሉ አልመጡም።
true
am
ዘመን፡- ሌሎች ባለሀብቶችን ግን አላቀጨጨም?
true
am
ዛሬ ግሩም ስለሆነው የወይን ጠጅ ለመሥራት ጥቅም ላይ የሚውለውን ስለ «ወይንጠልጥ አዙር» (ወይን ጥራጥሬ ዝርያ) እንነጋገራለን. የወይን ተክሎቹ የት እንደሚያድጉ, ወይን እንዴት እንደሚከፈል, በጣቢያዎ ላይ ልዩነት ማምጣት ምን ያህል አስቸጋሪ እንደሆነ ይማራሉ. ለወይኖቹ እንክብካቤና እንክብካቤ ዋና ዋናዎቹን ይወያዩ.
true
am
መልእክተኛ ያልተላከለት ህዝብ የለም
false
am
Stalin in Russia or Osama Biladen Saudi is this some thing as normal?…
true
am
የትግሬ-ወያኔ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት አቅዶ ሲነሳ፣ የግቡ መረማመጃ ያደረገው የኢትዮጵያዊነት መገለጫ የሆኑ ተቋሞችን፣ ኃይማኖቶችን፣ ዕሴቶችን እና በተለይም «ዐማራ» የተሰኘውን ነገድ ተወላጆች ነጥሎ ማጥፋት የሚል ሥልት በመከተል እንደሆነ ይታወቃል። በዚህም መሠረት የጥፋቱ ቅድሚያ ዒላማ ያደረገው ለትግራይ ሕዝብ በችግሩ ጊዜ ደራሽ እና የተራበ አንጀታቸውን ዳሳሽ በሆነው የወልቃይት፣ የጠገዴ፣ የጠለምትና የሠቲት ወረዳዎች ሕዝብ ላይ ነው። ወያኔ በእነዚህ […]
true
am
አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለ ቤት በመስጠትም ያዛል፤ ከአስከፊም፣ (ከማመንዘር)፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፤ ትገነዘቡ ዘንድ ይገሥጻችኋል።
true
am
ከቪዲዲ / ዲቪዲ / ቲቪ / ጂፒኤስ እና ወዘተ. የቪዲዮ ማያያዣ መሳሪያ ጋር ማገናኘት ይችላል.
true
am
ለኦሮሚያዊነት እውቅና መስጠት የኦሮሞን ህዝብ ማክበር ነው። እውቅና መስጠቱ የተከፈተውን ቀዳዳ ይደፍነዋል። ካልሆነ ግን ቀዳዳው እየሰፋ ፡ ኢስላሚስት ኦሮሚያ መመስረቷ አይቀሬ ነው። ከታሪክ እንማር ፡ ከስህተታችን እንማር።
true
am
በተለያዩ አገሮች ያሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች የኢኮኖሚ ትስስር መፍጠርና ባለሃብቶችን መሳብ ላይ በትኩረት መስራት አለባቸውም ነው ያሉት።
true
am
"We have 10 million households in malarious areas, the target was to distribute 20-million, that's two bed nets per household. A very ambitious target," Adhanon reported.
true
am
ንሃዋርያት፡ ድሕሪ ቝሩብ ግዜ ደጊም ንየሱስ ከም ዘይርእይዎ ተነግሮም
false
am
ፕሬዚደንት ቡባከር ኬይታ
false
am
That is why the prosecutors decided to present the charges in such a disintegrated manner. Perhaps the whole thing could have been consolidated into two or three charges.
true
am
ደረጃውን የጠበቀ የሥራ አጥነት መጠን እንዲሁ ቀንሷል ነገር ግን አጠቃላይ የሥራ አጥነት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው…
true
am
ቡናማኖች ብዙውን ጊዜ በጥቁር ቀለም ንድፍ ወደ ቢፒፕ ስቲኮም ይሄዳሉ. ይህ የ "ንቅሳ" ንድፍ በጣም ለስላሳ እና ለሞም ይታይባቸዋል
false
am
ክንድ መቀነስ
false
am
Women recruited to join the Health Development Army In the Tigray region, the government have created the Health Development Army, an initiative that seeks to integrate and strengthen the linkages between the community, politicians and the health sector. The overall goals are improved sustainability of health programs and community empowerment. To achieve these goals, the initiative brings together community action, as represented by Women’s Development Groups, and the commitment of the regional political leadership and the health sector itself, represented by the health workforce. A key aspect of the Health Development Army is the focus on community and social mobilization in Women’s Development Groups. The initiative encourages women in neighboring households to volunteer and organize in so called “1-to-5 networks”, which then form larger networks of 25-30 members. The groups set out to create demand for and increase utilization of existing maternal health services. This is in part accomplished by tackling behavioral barriers and potentially unhealthy traditional practices through community dialogue. The groups also encourage facility-based delivery by preparing cultural porridges and Ethiopian coffee for postnatal mothers at health facilities. “The goal is to reinforce positive behaviors and locally initiated good practices by celebrating women’s achievements. Creating a conducive environment, where women living in the rural areas can meet and discuss together based on their own agenda, can make a big difference in reducing maternal mortality. This has been one of the more challenging goals, but achieving it demonstrates that women can work together to save the lives of other women,” says Hagos Godefay. Evaluating a free ambulance services program
false
am
ከቤት ውጭ ውሃ የማያስተላልፍ የሽፋጭ ካምፕ በበረንዳ መትረየስ መትከያ ብዛት
false
am
ቔስ ዘመድኩን ሰለሙ ተባለ !!!
true
am
በጃፓን የሚገኙ ቀናተኛ የመንግሥቱ አስፋፊዎች፣ ይህን አዲስ ጽሑፍ ከቤት ወደ ቤት ሲያገለግሉ እንዲሁም ተመላልሶ መጠየቅ ሲያደርጉ ማበርከት ጀምረዋል። አንዲት እህት እንዲህ በማለት ጽፋለች፦ “በክልላችን ውስጥ ለሚገኙ ሰዎች የአምላክን ቃል ለማበርከት አሁን የበለጠ አጋጣሚ አግኝቻለሁ። እንዲያውም የማቴዎስ ወንጌልን በወጣበት ቀን ከሰዓት በኋላ ላይ አበርክቼዋለሁ!”
true
am
አያይዘውም አዲሶቹም ሆኑ ነባሮቹ ተቋማት በሚገባ እና በሚሰጡት ትምህርት አግባብ የተደራጁ በመሆናቸው የትም ቢመደቡ ተማሪዎቹ ስጋት እንዳይገባቸውም ነው የተናገሩት።
true
am
ጥሩ ተናጋሪ ነበር, ይቅርታ እና ስለ እኔ ገለጻዎች እገልጽልሃለሁ.
true
am
ምርጫ ባለመኖሩ ግን ሁሉም የአገዛዛቸው እና የሥርዓታቸው የደም ሥር የሆነው አማርኛ ቋንቋ እንዲቀጥል ፣ እንዲያድግ በመላ ሀገሪቱ ተደራሽ እንዲሆን ገዢዎች አስፈላጊውን ሁሉ አድርገዋል ። ዶ/ር ፀጋዬ ፣ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ለሁሉም ይሰራል ፣ ጥያቄ የሚነሳው ይህን መብት ስንጠቀም ከስሜት ውጪ ሆነናል ፣ ምን ያህል ሚዛናዊነትን ጠብቀናል ፣ የሞያ ሥነምግባርን አስከብረናል ፣ መረጃን መሠረት አድርገናል ፣ ሰብዓዊ ሆነናል፣ ከወገንተኝነት ርቀናል ፣ ከድብቅ ፍላጎት ወጥተናል ፣ የሕዝብን ፍላጎት አክብረናል … ወዘተ የሚሉት ናቸው ፣ ሁላችን ለራሳችን መልስ እንስጥ ።
true
am
ኣሰር ኮቪድ-19 ትከታተል ኣፕ ዘማዕበለ ኤርትራዊ ኣመሪካዊብሩክ ኣረፋይነ ሃብተ
false
am
..ወዮ ‘ዚ ሓዘን ኣዝዩ መሪር:-
true
am
የአቢይ መንግሥት የማያዳግም ማሰጠንቀቂያ መስጠት አለበት ጭራቅነታውችውን መተው ካልፈለጉ ግ ን እዛው በረሃቸው እየተሰደዱ ሽብራቸውን ይቀጥሉ፡፡ ወያኔ ሸሆናቸውን ቆርጦ ነው በረሃ ያስገባቸው፡፡ አሁንም ያለው አማራጭ ይሄው ነው፡፡ ጋኔን የተጠናወተው ድርጅት ነው፡፡ አሁን ደግሞ ስማቸውን ማስክ አልብሰው ሸኔ ፤ ቄሮ እያሉ ያወናብዳሉ፡፡ አብይ ብልጥ ከሆነ ለአገር ደህንነት ሲባል እነሱን ነው አንድ በአንድ መልቀም ያለበት፡፡
true
am
(ዘጸ. 34:14፣ ኢሳ. 40:28፣ 1 ቈረ. 13:4, 7፣ 1 ጢሞ. 2:4 እውን ርአ።)
true
am
የባትሪ ቆይታ-360 ሰዓቶች
false
am
Pingback: የወያኔ ስርዓት የመናዱ ሂደት እንደቀጠለ ነው። - EthioExplorer.com
false
am