text
stringlengths
3
114k
ends_with_punctuation
bool
2 classes
lang
stringlengths
2
3
የኢትዮጵያ ግብፅና ሱዳን የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ እንደ አውሮፓውያኑ ጥቅምት ወር መጨረሻ ወይም ኅዳር መጀመርያ` ላይ በካይሮ ለማካሄድ ድጋሚ እንደታቀደ ተጠቆመ።
true
am
ኣብ መወዳእታ መንነት ህዝብና ድሕንነትን ሃለዋትን ትግራይና ምርግጋፅ ዝከኣል ስራሕቲ ብፍላይ ኣብ መፋርቕ እዚ በጀት ዓመት ክፍፀሙ ዝግበኦም መደባት ኣፋሪቕና ዶ? ዝብል ሕቶ ብምልዓል ሕድሕደ ቤት ዕዮ፣ ህዝብናን ሰብ ሃፍትናን ዝተለሙዎም መደባቶም ብምፍታሽ ብመልክዕ ሰራዊት ልምዓትን መኸተን ተወዲቦም ቀትርን ለይትን ተረባሪቦም መደባቶም ብምዕዋት መበል 45 ዓመት ልደት 11 ለካቲት ብውሑስ ሰላምን ዝጭበጥ ልምዓትን ከም እትፅንበር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ይተኣማመን።
true
am
የተርሚናል እና ካሬ ትራም መስመር T2 የጨረታ አሸናፊ ኩባንያ ጋር ውል የተፈረመ ፕሮጀክት ከተማ መካከል ለመገናኘት ሲሉ በ ቡርሳ ሜትሮፖሊታን ማዘጋጃ: ቡርሳ Ultra ቴክኖሎጂ ጋር አዲስ ትራም መስመር እያገኘ ነው. በባርሳ ውስጥ የትራንስፖርት ችግርን ለመከላከል [ተጨማሪ ...]
true
am
30 / 10 / 2015 ሌቨን ኦዝን 1
false
am
← ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የተስማማችባቸውና ያልተስማማችባቸው ነጥቦች ይፋ ተደረጉ በስዊድን ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ላልተወሰነ ጊዜ ተዘጋ →
true
am
‹‹መቼም ገንዘቡ ካለቀ እኛም አለቅን ማለት ነው፤›› አሉ የሆስፒታሉ አልጋ ላይ ጋደም እንዳሉ፡፡ በግምት በ60ዎቹ መጀመርያ ላይ የሚገኙት እኚህ ሰው ኩላሊታቸው ሥራውን ካቆመ ዓመታት አስቆጥሯል፡፡ ኩላሊታቸውን ተክቶ የሚሠራው ከጎናቸው የቆመው ማሽን ነው፡፡ በክንዳቸው ላይ በተጠመጠመው ቀጭን ቱቦ ደማቸው ወደ ማሽኑ ሲገባ ይታያል፡፡
true
am
ነዚ ሃገራዊ ዕላማታት’ዚ ንምዕዋት ድማ ኮምሽን ምዕሩይ ተሳትፎ ኩሎም ደለይቲ ደሞክራስያዊ ለውጢ ክፍልታት ሕ/ሰብናን ፖሎቲካዊ ሓይልታቱን ምርግጋጽ ዘለዎ ተደላይነት ዘይስገር ምዃኑ ይኣምን።ካብዚ እምነት’ዚ ብምብጋስ ከኣ፡ ኮምሽን ምስ ኩሎም ሃገራዊ ጉባኤ ንምዕዋትን ደሞክራስያዊ ለውጢ ንምርግጋጽን ድሌት ዘለዎ ኣካላት ብንጹህ ሕልና ሓቢሩ ክሰርሕ ምዃኑ ባህግታቱ ይገልጽ።
true
am
October 5, 2013 at 2:05 pm Reply
false
am
እኛም እንላለን፡፡ አደራህ ከባድ ነው፡፡ ቃልህን እናከብራለን፡፡ አላማህንም እናሳካለን!!!! (ሰማያዊ ፓርቲ)
true
am
Charting a way forward for Eritrea
false
am
ዛሬ የወይኒ ፍ/ቤት ቀጠሮ ስለሆነ በጠዋት የሰማያዊ ልጆች ከያለንበት ተሰባስበን ሜክሲኮ ወደሚገኘው እንደኛ ደረጃ ፍ/ቤት ሄድን ተሰባስበን ግቢ ውስጥ ቀመን ሳለ እነወይኒን የያዘው መኪና ሲመጣ ባለፈው ያየነውን ሽብር መንዛት ጀመሩ መብታችን አይደል እንዴ መከታተል እንዴት ከግቢ ታስወጡናላችሁ? አልን ከመሃላችን አቤል ኤፍሬምን ና ብለው ወደ ውስጥ አስገቡት እንዴ ለምን ትወስዱታላችሁ ስንል ቆይ አናግሬያቸው መጣሁ ብሎን ገባ የነወይኒ መኪናም ውደውስጥ ገብቶ መውረድ ጀመሩ ወይኒዬ ጭንቅላቷ እና እጇ እንደታሸገ ነው ፊቷ ላይ እሚነበበው ጥንካሬ አሁንም እንዳለ ቢሆንም አካሏ ግን እንደተጎዳ በደንብ ያስታውቃል ከፍተኛ ድብደባ እየደረሰባት እንደሆነ ትናንት ለነ ጌች ነግራቸዋለች እጥፍጥፍ ብላ አንገቷን ደፍታ ስትቀመጥ ሳያት የእውነት ከዚች አገር መፈጠራችንን ነው የጠላሁት ወይኒ እያየችን ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ መልኩ እንባዋ ይፈስ ጀመር ጭንቅላቷን እና እጇን እየነካች የስቃይ ፊት አሳየችኝ እሱንም ፖሊሶቹ እንዳይዋት በመሳቀቅ ነው በዚህ ሁሉ ስቃይ መሃል እጇን እየሳመች እንደምትወደን ደጋግማ ታሳየናለች።
true
am
wow it is nice informetion delivered by u keep it up.
true
am
Saturday, 26 April 2014 12:37
false
am
ሽያጭ ክሬከር መንጋጋ ክፍል
false
am
በወገኖቻችን ላይ በ ሕወሃት ና ደጋፊዎቹ የሚፈጸምውን የግፍ፣ ሰቆቃ ና ወንጀል...
true
am
አንድ አድርገን: ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዘመናዊ የሒሳብ አሠራር ተግባራዊ አደረገ
false
am
መልእክቶች 4256
false
am
online casino uk , recrutement groupe casino – novoline casino : casino la varenne .
true
am
የሚያምር ሜሽ
false
am
Просмотры : 274 343 от : Ebstv Worldwide.
true
am
ይህ አፈጻጸም ለ6 ወር የሚቆይ ሲሆን ከዛ ጊዜ አሳልፎ የሚመጣ ግን በራሱ ፍቃድ የአዋጁ ተጠቃሚ መሆን ያልፈለገ መሆኑ በመግለጫው ተጠቅሷል።
true
am
አባ ሰረቀም ማን እደሆኑ እሳቸው ስለነገሩን እናቃቸዋለን፡፡ ክርስቲያኑን የማይወክሉ ነገር ግን በጥቂት መሰል አባቶቻቸው የተነሱበትን አላማ ለማሳካት ቦታውን እንዲይዙ ተደርጎ ሰይጣናዊ ስራ ለመስራት ደፋ ቀና እያሉ የሚገኙ ናቸው፡፡
true
am
ታርሴስ, ባለቀለም ቢጫ ወይም በለር (ጋዛን) የተሸፈነ;
true
am
9 ግምገማዎች 3Pcs የኃይል ማስተላለፊያ ብሩሽ ብሩሽ ለቤት ውስጥ እና ለባህ ንፅህና
false
am
አርእስቱ ታዲያ በሀገራችን የማህበራዊ አገልግሎት አሰጣጥ ልምድ ሲደመጥ የኖረን ቅራኔ መነሻ ያደረገ ነበር። የብልሹ አሰራር ልምድ በአሁኑ አስተዳደር አጀማመር ፣ ያለፈበትን ደረጃ ፣ በወቅቱ ያለበትን ሁኔታ ፣ በዚህ የተነሳ ወደፊት ለመተግበር የሚገደዉን አሉታዊ እጣፈንታ እንዲሁም የመፍትሄ ሀሳብ በመጠቆም የተገነዘብኩትን ያህል ለማካፈል ሰፍሮአል።
true
am
መዓዛ መንግሥቴ ትባላለች።አያቷ ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት ያደረጉትን ተጋድሎ ኢትዮጵያ ድረስ መጥታ የጦርነቱን ቦታዎች ተመልክታለች።እናቷ ከአያቷ የሰሙትን እያንዳንዱን መራር ተጋድሎ ከትባዋለች።መትሽፉ የወጣው በእዚህ ዓመት መስከረም ወር ነው።
true
am
❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀ #ታሪክን_የኋሊት_ረመዷን_24 ❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀❀ በኢስላም ታሪክ በወረሃ ረመዷን ሃያ አራተኛው ቀን ላይ የተከሰቱ አይረሴ አበይት ክስተታት አሉ። ከነዚህም ውስጥ የቁረአን መውረድ፣ የዓባስዮች በጀርመን መንግስት ላይ ጦርነት ማወጅ፣ የጃፓን ሽንፈት ይገኙበታል፡፡ #የቁርአን_መውረድ ቁረአን የወረደው በዚህ በ24ኛው የረመዷን ለሊት ላይ ነበር፡፡ እንደሚታወቀው ቁርአን ወደ ነብያችን ﷺ የወረደው ሰበብ እየጠበቀ እና በ23 ተከታታይ አመታት ነው፡፡ ታድያ ይህ ቁርአን የወረደበት ቀን ነው ማለታችን ሁሉም በነብዩ ﷺ ላይ የወረደው በዚህ ቀን ነው ማለት ሳይሆን በአሏህ ተዓላ ትዕዛዝ ጅብሪል ዓለይሂ ሰላም #ከለውሐል_መሕፉዝ ላይ ለፍዞል ቁርአንን (የቁርአንን ቃላት 30 ጁዝእ ሆኖ የተዋቀረውን ) አንደኛው ሰማይ ላይ ወደሚገኘው #በይቱል_ዒዛ መውረዱን ማመልከት ብቻ ነው፡፡ ነብያችን ﷺ ስለ ሰማያዊ ኪታቦች መውረድ ባወሩበት ሐዲስ ላይ ተውራት በ6ኛው፣ ኢንጂል በ13ኛው፣ ዘቡር በ18ኛው፣ ቁርአን ደግሞ በ24ኛው ለሊት እንደወረዱ ተናግረዋል፡፡ #የዑስማንዮች_የጦርነት_አዋጅ_ጀርመን_ላይ ሴትፋቱሩክ ተብሎ በተሰየመ የተኩስ አቁም ስምምነት መሰረት በጀርመን መንግስትና በዓባስያ ስረዎ መንግስት ጦር መካከል ይደረግ የነበረው ውግያ ከቆመ ከ56 ዓመታት በኋላ ዳግም ዓባስዮች ወደ ጀርመን ጦር አዝምተው ሊወጉ እንዳቀዱ በአዋጅ ያስነገሩት ልክ በዛሬዋ የረመዷን 24ኛ ቀን ላይ ነበር፡፡ ለ56 ዓመታት ፀንቶ የቆየውን ስምምነት አፍርሶ ጦር ለማዝመት ያስገደደው ደግሞ በጀርመን እና በዓባስዮች ግዛት ድንበር ላይ በጀርመኖች የተጀመረው የምሽግ ግንባታ እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ነበር፡፡ #የዓምር_ኢብኑል_ዓስ_መስጂድ_ግንባታ_ጅማሮ ፉስጣጥ በተባለችዋ የሙስሊሞች ግዛት ውስጥ ታላቁ የዓምር ኢብኑል ዓስ መስጂድ ግንባታ የተጀመረው ልክ በዛሬዋ የረመዷን 24ኛ ቀን ላይ በ20ኛው ዓ.ሂ ማለትም እ.ኤ.አ ሴብቴምበር 5 ቀን 641 ዓ.ል ነበር፡፡ #የጃፓን_እጅ_መስጠት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሁለተኛው ጎራ ላይ ተሰልያጠቁ ከነበሩ ሃገራት መካከል ጃፓን አንዷ ነበረች፡፡ ታዲያ በጦርነቱ ብትዘልቅም በስተመጨረሻ ግን በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ ጅምላ ጨራሽነታቸው ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ከተከለከሉ ቦምቦች መካከል ተጠቃሽ የሆኑትን በባለቤቶቹ #ሊትል_ቦይ እና #ፋት_ማን ተብለው የተሰየሙ አሜሪካ ሰራሽ ቦምቦች በሁለቱ ከተሞቿ ማለትም #ሄሮሺማ እና #ናጋሳኪ ላይ ሰይጣናዊት አሜሪካ ስለጣለችባት እጅጉን ጉዳት ይደርስባታል፡፡ ይሄን ተከትሎም የጃፓን መንግስት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ አማካኝነት ሌላ ጉዳት ከመምጣቱ በፊት እራሱን ከጦርነቱ ማግለሉንና መሸነፉን አምኖ ከጥቃት የተረፈባትን መግለጫ የሰጠው ልክ በዛሬዋ የረመዷን 24ኛ ቀን 1364ኛው ዓ.ሂ ላይ ማለትም እ.ኤ.አ ሴብቴምበር 2 ቀን 1945 ዓ.ል ላይ ነበር፡፡ #ለነገው_ነገ_እንገናኝ --------------------------------------------------- በ sualih astatke - ሷሊህ አስታጥቄ -------------------------------------------------- _______________ t.me/alishqKanatJemea
false
am
አባወራው ጋር ግን ይኽ ጠባይ አይታይም፤ ሴቶችን(ሚስቱን) ይወዳል ፈጣሪ የሰጠውን ግዴታም ይወጣል። በሚያደርገው ነገር ተገቢነቱን፣ አስፈላጊነቱን እና አቅሙን አገናዝቦ ያደርጋል እንጂ እወደዳለሁ፣ ወሲብ አገኛለሁ ብሎ አያስብም ስለማያስብም አያወራም፤ ስለማያወራም አያደርግም፣ ያን ጠብቆ ስለማያደርግም ከብስጭትና ከንዴት ላይ አይወድቅም።
true
am
እነሆልካ ውሰዶ። እንተኾነ ግና ሓንቲ ዝልምነካ ነገር ኣላትኒ። ንሓደ ከም ጸላኢኹም እትርእይዎ ወተሃደር ነቲ ስነስርዓትኩም
false
am
December 18, 2017 06:38 pm at 6:38 pm
false
am
Written by Demtsi Harnnet Sweden
false
am
ፒዮንግያንግ ብምኽንያት በዓል ልደት መስራቲ መራሒኣ ፈተነ ኒኩሌር ክተካይድ እያ ዝብል ትፅቢት እንተነበረ እውን ብቕድሚ ትማሊ ቀዳም ግዙፍ ወታደራዊ ምርኢት ብምክያድ፣ሓደሽቲ ነዊሕን ካብ ባሕሪ ዝውንጨፉን ሚሳይላት ኣርእያ’ላ።ትማሊ ሰንበት ድማ ምስተተኮሰ ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ዝፈሸለ ማእኸላይ ርሕቐት ሚሳይል ፈቲና ኣላ።
true
am
ፈተውቲ ገንዘብ
false
am
ፍሉያት ክኢላ ዶክቶራት ዘሎዉዎ መቐበል-ሕሙማት
false
am
« በመካከላችን ጭቅጭቅ፤ ክርክርና ፉክክር ካለ እንዴት ነዉ ታድያ ከክርስቶስ የመጣን የሰላም መልክት ለሌሎች መመስከር የምንችለዉ? ይህን የርእሰ ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስ ንግግርን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ በርተሎሜዎስም ተቀብለዉታል። ሁለቱ አብያተ-ክርስትያናት በዚህ ክርክርና ጭቅጭቅ ዉስጥ ሳሉ ሌላዉ ዓለም በመኖር አለመኖር ስጋትና ስለ ነገ ምን መሆን ጭንቀት ላይ ይገኛሉ ያሉት አቡነ በርተሎሜዎስ በበኩላቸዉ፤ ዛሬ ማኅበረሰቡ በተለያየ የክርስትና ሃይማኖት ምክንያት በልዩነት በግጭትና በጠላትነት የተለያይቶ የሚገኝ ከሆነ ነገ ሰብዓዊነት እንዴት ይለመልማል እንዴት ከሞት ሊዳንስ ይችላል- ሲሉ ባደረጉት ንግግር ላይ ጠይቀዋል። በጸሎት ሥነ-ስርዓቱ ላይ ሁለቱም የአባያተ ክርስትያን ዋና መሪዎች ጦርነት ባለባቸዉ በሶርያና ኢራቅ በሚገኙ የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ላይ የሚፈፀመዉን እንግልትና ወከባን አዉግዘዋል። የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስ ቱርክን በጎበኙ በመጨረሻዉ ዕለት ማለትም ባሳለፍነዉ እሁድ ከሰዓት በኋላ ከሶርያና ከኢራቅ ጦርነት ሸሽተዉ በኢስታንቡል መጠግያ ያገኙ ስደተኞችን ጎብኝተዋል። ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስ ስደተኞቹ ያላቸዉን ተስፋና ሰላም እንዳያጡም አበረታተዋቸዋል። በሌላ በኩል ቱርክ፤ ከሶርያ እና ከኢራቅ የሸሹ ግማሽ ሚሊዮን ስደተኞችን በመቀበልዋ በምሳሌነት የምትቀርብ ቸር ሀገር ሲሉ ለቱርክ ምስጋናን አቅርበዋል። የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስና የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ በርተሎሜዎስ፤ በመካከለኛው ምሥራቅ፣ ክርስቲያኖች በአስጨናቂ ሁኔታ ላይ ሆነው ለሚያቀርቡት ጥሪ፣ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የሚመጥን ምላሽ እንዲሰጣቸው ይሻሉ ሲሉም ተናግረዋል።
true
am
“ብታይ ወይ አይከፍሉሽ ወይ አይለቁሽ፣ ወሬ እየመጠመጡ ሙድ መያዝ ነው የሚፈልጉት”
true
am
ኤምባሲ ኣሜሪካ ኣብ ኢትዮጵያ “ናትና ኢትዮጵያ’’ ብዝብል ኣርእስቲ ናይ ዝተዳለወ ውድድር ቪዲዮ ትማሊ ኣብ ብሄራዊ ትያትር ወግዓዊ ኣብ ዝገበረሉ ስነስርዓት ኣምባሳደር ማይክል ረይነር ኣብ ዝሰምዕዎ መደረ ኣብዚ ሕዚ እዋን ኣብ ኢትዮጵያ ምንባር ዘሕጉስ እዩ ኢሎም።እቲ ኤምባሲ ውድድር ቪዲዮ ክጋብዝ ከሎ መንነትን እንታይነትን ኢትዮጵያ ክነግሩና ንምትብባዕ ነይሩ ኢሎም።
true
am
Comment and interact with other people about specific parts.
true
am
#ጄነራል አሳምነው፦ አሁን እዚያ አካባቢ ልዩ ኃይል አለ፤ መከላከያ አለ፤ ፖሊስ አለ፤ በአካባቢ ደረጃ የተደራጁ ሚሊሻዎች አሉ። እነሱ የሚችሉትን ያህል እየተከላከሉ ነው። እያገዙት ነው ሕዝቡን። ግን አንድ ቦታ እንትን ስትል እኛ የምንሸፍነው እና እንቅስቃሴው ይለያያል።
true
am
ሜዳው የኢህአዴግ፣ ዳኛው ኢህአዴግ፣ ታዛቢው ኢህአዴግ፣ ድምጽ ቆጣሪው ኢህአዴግ እንዲሆን ተደርጎ የተዘጋጀው “ምርጫ” እነሆ ተጠናቀቀ። በአፈና የታጀበው ምርጫ ጸጥ–እረጭ ባለ ድባብ ተጠናቅቋል። ልክ አስገድደው እንደሚደፍሩ ወሮበሎች፤ በሃይል ጠልፈው ያላቻ ትዳር እንደሚመሰርቱ ጉልበተኞች፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለፍቃዱ እንደገና የአምስት አመት የትዳር ቁርኝት ውስጥ ገብቷል። ሌላ አምስት አመት። ሌላ የህወሀት ዘመን። ሌላ የጥርነፋ ዘመን! ሌላ የቁምራ ዘመን! ሌላ የመፈናቀል ዘመን! ሌላ የመሬት ነጠቃ ዘመን! ሌላ የስደት ዘመን!…
true
am
ልብ በሉ! ኦሮምኛ እንዳይነገር ተከልክሎ ነበር በተባለበት በዚያ ዘመን፤ ያውም ቋንቋው በኦፊሴል የስራ ቋንቋ ባልሆነበት ሁኔታ ህብረ ብሔራዊ ዜጎችን ስታስተናግድ የኖረችዋ ኢትዮጵያ ከዛሬ 80 ዓመታት በፊት ፍርድ ቤቶቿ በኦሮምኛ ቋንቋም ችሎት ያስችሉ ነበር። የምንኖርበት ዘመን የማይዋሽበት ዘመን ሆነና ከሀዲዎች የሸረቡት ሴራ በማያወላዳ ማስረጃ እንዲህ እየተጋለጠ ነው።
true
am
በርቀት ቁጥጥር ከሚደረግለት አውሮፕላን ተሞክሮ ያልበለጠ አውሮፕላን እንደመሆንዎ መጠን የጀማሪውን ሞዴል ማግኘት ይችላሉ. እነዚህ በፍጥነት አያልፉም እናም በመጠኑ ያነሱ ናቸው.
true
am
Ethio Tube News
false
am
Mogos Mokonen
false
am
ሩሌት ጽሑፍ ቁማር | £ 50 ነጻ አንዴን ያግኙ | በጥብቅ መክተቻዎች ካዚኖ
false
am
ሰው በመግደል አስክሬን ለጅብ የወረወሩ ጅቦች የነገሱባት ሀገረ ኦሮሚያ እንደት ነሽ ብዬ ጥያቄ አላበዛብሽም። እንደት እየኖርሽ እንደሆነ ፣ በምን ሰቆቃ ውስጥ እንዳለሽ በዓይኔ በብረቱ እያየሁ አልጠይቅሽም። ባልና ምስት አንድ ላይ ሲገዱሉ፣ የልጆች አናት የሆነችውን ሴት ገበረ በገዛ ማሳዋ ውስጥ ከልጆቿ ፊት ጥይት አርከፍክፈውባት ሲገድሉ፤ባዶ እጁን ከቁጥጥራቸው ሥር ያሉትን ወጣቶች ከእሥር ቤት አስወጥተው ሲረሽኑ……ከፀሐይ በታች ያለ የጭካኔ ወንጀል ሁሉ ስፈፀምብሽ እየሰማሁ ውሎ አዳርሽን መጠየቅ አልሻም።
true
am
«የጋዳን ስረዓት ለየት የሚያደርገዉ የሥልጣን ሽግግሩ ድሞክራሲያዊ መሆኑ ነዉ። አንድ ቀን ወይም አንድ ወር ሳያሳልፍ በየስምንት ዓመቱ የስልጣን ርክክብ አለ። ይህ የሰለም ሽግግር ሲደረግ አባ ገዳዎች እርስ በርስ ይመራረቃሉ ። ሲመራረቁም «ወተት አጣፍጥልን፣ ማር ታፋጭ አድርግልን፣ እኔ አንተን አስተዳድሪሀለሁ አንተ ደግሞ እኔን አስተዳረኝ ኢያለ በመመረቅ ስልጣን በሰለም ስለምንረካከብ ኬሌሎች ስረዓቶች ይለያል። ቀጥሎ የሚመጣ አባ ጋዳ ሥልጣኑን የምረከብበት ቀንና ዓመተ ምህረቱን ያዉቀዋል። ለስልጣን ርክክቡ ኢሱም ተዘጋጅቶዋል እኔም ዚግጁ ነኝ አንድ ቀን ሳላሳልፍ ለተከታዩ አባ ጋዳ ለመስጠት።»
true
am
ቡካሬስት ውስጥ በኩባንያችን የተሠሩ የ 4 ዘመናዊ የቅንጦት ክፍሎች የንድፍ ዲዛይን. ፕሮጀክቱን ይመልከቱ የቤት ውስጥ ዲዛይን የኪንሸር ቤት Craiova
false
am
አገሬውን ጠርታ፡-
true
am
ቶራኮስቶሚ
false
am
ጉዳዩ፡- ከኢ.ኤን.ኤን ቴሌቪዥን የተሰጠ ምላሽ
false
am
የተማሪዎች ተቃውሞ ተጠናክሮ ቀጥሏል | justiceethio
false
am
ትምህርቲ ዘይኮነ ግዝያዊ መውዓሊ ህጻናት ውን ኣብ ዃርፕሊንገ፡ ካርልሆልም፡ ሺርክቢን፡ መሀደቢ፡ ቴርፕ፡ ቨንደልን ኦርቢሁስን ይርከብ።
true
am
‹‹ወዳጄ ሀገር ቤት ደርሶ የመጣና ቤቱ የተቃጠለበት አንድ ነው››
true
am
Rp101,432.40 Rp72,291.60
false
am
ሪታ ፓንክረስት
false
am
የውጭ ዜጎች የ ሲላበስ የቴክኒክ ሳይንስ ተግሣጽ ከተለማመድኩ እነርሱን ለማዘጋጀት የማደጎ ነው. ጥናት ርዕሰ ዝርዝር ማካተት: የዩክሬን እና የሩሲያ ቋንቋዎች, የሒሳብ ትምህርት, ፊዚክስ, ጥንተ ንጥር ቅመማ, ሥዕል, የኮምፒውተር ሳይንስ
false
am
ፖል ኮራዛ, ፒኤች.
true
am
የ 90 ደቂቃዎች ስርዓት ወደ የፍትህ አካል ይመለሳል
false
am
Next articleየዐድዋ ድል “የታሪክ አጋጣሚ” ወይስ በዕቅድ የተከወነ? /ከዳንኤል አበራ/
true
am
ጥሩ የቡድን ስራ ለማግኘት የዱባይ የሥራ ፍለጋ ድርጣቢያ. በስራዎ ላይ ተፅዕኖ ለማድረግ የሚፈልጉ ከሆነ. የዱባይ ከተማ ማረፊያ ይጠቀሙ. የስራው ድህረ-ገፅ በዱባይ ውስጥ ዋነኛ የትርጉም ምንጭ ነው. እኛ በዱባይ ስለሚገኙ የሙያ ድረገጾች እየጻፍን ነው. ትክክለኛውን አማራጭ በመምረጥ ተሳታፊዎችን መርዳት. በእነዚያ ሁኔታዎች ውስጥ ከታች ይመልከቱ. ኩባንያችን ብዙ ጽሁፎችን በመጻፍ ነው. ህልምን ለመለማመድ ይረዳዎታል ተብሎ የሚታሰብ ሁሉም ነገር. ምክንያቱም የሥራ ቦታዎች ምርጥ ናቸው.
true
am
ግን ይህ የራስ-አነቃቂነት ሁልጊዜ የአንድ ቀን ህልም ፣ ወይም የዱር ቅ fanት ፣ ወይም የህይወት ብቻ መነቃቃት አስተሳሰብ ውጤት አይደለም። አንዳንድ ጊዜ ንቃተ-ህሊና መርህ ከከባድ ሕልሞች ሁኔታ ውስጥ በአንዱ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ያንን የህልም ህልም እይታዎችን ወደ የቅርጽ አካል አስተባባሪነት ያስተላልፋል ፡፡ ከዚያ ፣ ይህ አካል በተቀበሉት ግንዛቤዎች ላይ የሚሰራ ከሆነ ፣ የኖነምብሪዝም ክስተቶች በአንዳንድ የሂሳብ ስሌቶች ውስጥ የአእምሮ ስራን የሚጠይቁ እንደ አንዳንድ የተወሳሰቡ እና አስቸጋሪ አፈፃፀሞች ይታያሉ። እነዚህ የ “somnambulism” ምክንያቶች ሁለት ናቸው ፣ ግን እንደ ሌሎች ሁለት ስብዕናዎች ፣ ግድየለሽነት ፣ ወይም የሌላ ፈቃድን ቃል አለመታዘዝ ያሉ በራስ-ሰር እርምጃው የኒንበርበሪ አካልን በቀጥታ የሚመራው ሌሎች ብዙ ምክንያቶች አሉ።
true
am
ኣብ ግብጺ ተኣሲሮም ዝርከቡ ኤርትራውያን ስደተኛታት፡ ንድሕነቶም ሓገዝ ማሕበረሰብ ዓለም ንምርካብ ህጹጽ ጻውዒት የቕርቡ።
true
am
እግዚአብሔር ብቻ የት ቦታ ሲመቱ አቤት እንደሚሉ የት ቦታ ሶኮረኮሩ እንደሚስቁ ያውቃልና።
true
am
“ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀዳሚዋ የኤሌክትሪክ ሃይል ላኪ ለመሆን እየሰራች መሆኗን አሳወቀች” ይላል - ዘገባው። እንዴት ነው ነገሩ? አገሯን ሳታበራ ሌላውን ልታበራ? አገሯን ሳታጠግብ ሌላውን ልታጠግብ? ምንም የውጭ ምንዛሪ ቸገረን ቢባል … የእኛ የመብራት መቆራረጥ መፍትሔ ሳያገኝ የኤሌክትሮክ ኃይል ኤክስፖርት ማድረግ … የመብት ጥሰት ነው፡፡ (“የብርሃን ጥሰት” በሉት!) እኔ የምለው … ህዝብ መክሰስ አይችልም እንዴ? (95ሚ. ህዝብ ማለቴ ነው!)
true
am
ለምን ተፈቀረ ትዝታ ʼሚሉት
false
am
ከፍራሹ ላይ አንስቼ ሰጠሁት፡፡
true
am
€ 14.80 ሽያጭ
false
am
አንዲት ሚስዮናዊት መስማት የተሳናቸውን ሰዎች የምትረዳው እንዴት ነው? | ከቤኒን የተላከ ደብዳቤ
false
am
አንድ መታ ማድረጉን ስንዘጋ ቆም አላየሁም ... ???
true
am
መ) የሴም፥ የካምና የያፌት ታሪክ (ዘፍ. 10፡1-11፡9)
true
am
እያደጋችሁ ከደስታም ጋር በሁሉ ለመጽናትና ለመታገስ እንደ ክብሩ ጉልበት መጠን በኃይል ሁሉ እየበረታችሁ በቅዱሳንም ርስት በብርሃን እንድንካፈል ያበቃንን አብን እያመሰገናችሁ በነገር ሁሉ ደስ ልታሰኙ ለጌታ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እንለምናለን፡፡ እርሱ ከጨላማ ሥልጣን አዳነን ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግስት አፈለሰን፡፡ (ቆላ 1፡12-14)
true
am
03:33 ደቂቃ
false
am
ደሳለኝ፡- በጣም ይገርምሃል። ደራሲው ዳንኤል በየነ ይባላሉ በጣም ጎበዝ ሰው ነው። የባንክ ባለሙያ ቢሆንም ሲፅፍና ዳይሬክት ሲያደርግ ያለው አቅም በጣም የሚደንቅ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ “ስክሪፕቱን” ሰጥቶኝ ሳነበው “አንተ የዶክተሩን ገጸባህሪይ ትጫወታለህ” ነበር ያለኝ። እኔ ግን ድርሰቱን ሳነበው ናቲ በጣም መሰጠኝ፤ እንደገና ደግሞ የፊልሙ ዋና ማጠንጠኛ ናቲ ነው። ይህ ገፀ ባህሪይ በደንብ ካልተሰራ ፊልሙ ሊበላሽ ይችላል። ስለዚህ ከዳንኤል ጋር በቀጠሮ ስንገናኝ ናቲን ማነው የሚጫወተው? አልኩት። “እሱን የሚሰራውን ሰው ገና አላገኘሁም” አለኝ። ታዲያ እኔ ለምን አልጫወተውም አልኩት፤ ፈቀደልኝ። በነገራችን ላይ መርጬውና ጠይቄ በህይወቴ የሰራሁት “ካራስተር” እሱ ነው። ብዙ ዋጋም ከፍዬበታለሁ። በቀረፃ ወቅት ጀርባዬን ታምሜ፤ ተፈንክቼ፤ ብዙ አጥንቼ የሰራሁት ገፀ-ባህሪይ ነው። ናቲ ብዙ ነገር የሚያሳይ ይመስለኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ ብታምንም ባታምንም ለአእምሮ ህመም የተሰጠው ትኩረት በጣም የሚያሳዝን ነው። አንድ ነገር ልንገርህ በሀገራችን ለመኪኖች መጠገኛ የሚሆን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ጋራዦች አሉ፤ የአእምሮ ጋራዥ የሚሆን ሃኪም ቤት ግን በአንድ እጅ ጣት የሚቆጠር ነው። ፊልሙ ይህን ችግር ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ፊልሙን ስሰራው ከገጠመኝ የማልረሳው ነገሩን በጣም አጥንቼ ስለሰራሁት ቀረፃ ሲጀመር አንዳንዴ አብረውኝ የሚሰሩት ባለሙያዎች ድንገት ሲያለቅሱ ይቋረጥ ሁሉ ነበር። “የመሀን ምጥ” ፊልም ለኔ ልዩ ነበር ማለት እችላለሁ።
true
am
መልስ፦ ከህወሃት ባህሪ አንጻር ሁሉንም ነገር በጥንቃቄ ማየት አይከፋም። የተቃዋሚ ፓርቲዎች የጓዳቸውን ቁልፍ እያባዙ ማንንም ሳይመርጡ ይሰጣሉ። ለማን ሰጥተው ለማን እንደሚከለክሉ አልተረዱም። ህወሃት ውስጥ ሆነው ሙሉ መረጃ የማያገኙ አጫፋሪዎች አሉ። እዚህ ደግሞ ተቃራኒ ነው። ህወሃት ለወለዳቸው አገልጋዮቹ መረጃ ይደብቃል። ተቃዋሚዎች ግን ምስጢር መደበቁ ቀርቶ በራቸውን እንኳ ገርበብ አያደርጉም።
true
am
ክሪስቶፈር እንዲህ ሲል ጽፏል- 4 ፣ 10 ፣ 15 እና 25 uF ... ታሪክን በትይዩ አርት editingት እና ትይዩዎች እንዲሰሩ አዘዝኩ
false
am
አገር ሰማንያ አለው እንዴ? | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
false
am
-99 min. ago-የዓድዋ ድል በዓል በአሜሪካ ግዛት ይከበራል
false
am
ከእንግሊዝ ስኮትላንድ:: ከጀርመኒ ሐምቡርግ:: ከራሺያም ሳት ፒተርስ ቡርግ (ሌኒግራድ) ከሆላንድ አምስተርዳም ከጣሊያን ቬኑስ ከስዊስ ጄኔቫ ከስፓኛም ባርሶሎና:: እንደዚህ ከግብጽ ኢስማኤሊያ ከሳውዲ ጀዳ ከጆርዳኖስ አማን ከኢራን አበዳን ከህንድ ቦምቤይ ከኧኪስታን ካራቺ ከቻይና ፔኪንግ ከኮሪያ ሲኦል ከጃፓን ናጋሳኪ ካስውስትራሊያ ካምቤራ:: እንገነጠላለን ቢሉ እነኛና ህዝቡ እሺ የሚል ይመስለኃል ወይ?
true
am
በተቃውሞ መፈክሮች ታጅቦ በሰላም የተጠናቀቀው የኢሬቻ በዓል | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
false
am
ደግሞ ማን እንደሆነ እያወቀ ለሁለተኛ ጊዝ ሊስግድ ወደቀ መልአኩም ትውት ስለሆነ መልሶ ከለከለው ልክ ጴጥሮስ ቆርኔሌዎስን እንደከለከለ
false
am
ሐምሌ 9፣2009
false
am
በግሉ የኮከብ ተጫዋችነት ክብር አያገኝ እንጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ በዘጠናዎቹ ውስጥ ለተቀናጃቸው ታላላቅ ዋንጫዎች የእርሱ ድርሻ ከፍተኛ ነው። በእሱ ዘመን ከተጫወቱ የመስመር ተጫዋቾች ተስተካካይ የሌለው እንደነበረም ብዙዎች ይስማሙበታል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ስምንት የፕሪምየር ሊግ ዋንጫን በማንሳት ስኬታማ የሆኑ አስር ዓመታት ቆይታ ካደረገ በኋላ እግርኳስ እስካቆመበት ጊዜ ድረስ ለሰበታ ከተማ የተጫወተው ዳዊት በ1998 (በኢትዮጵያ አቆጣጠር) የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ አንደኛ ዙር ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዲስ አበባ ስታዲየም የጋናው ታላቅ ክለብ ኸርትስ ኦፍ ኦክን 4-0 በረታበት ጨዋታ ሐት-ትሪክ የሰራበት ሁኔታ በብዙዎች ዘንድ የሚታወስ ነው። በኢትዮጵያ እግርኳስ የክለቦች ታሪክም በአፍሪካ መድረክ ከአሰግድ ተስፋዬ (5) በኋላ በአንድ ጨዋታ ሦስት ጎል ያገባ ተጫዋች መሆን ችሏል።
true
am
November 1, 2016 06:37 am By Editor Leave a Comment
false
am
የግል ቁልፍ ክበብ
false
am
ሁለተኛው፣ አመለካከት ደግሞ ‘ፕሮግረሲቪዝም’ የሚባለው ነው፡፡ ይኼን አስተሳሰብ የሚያራምዱ ምሁራን እንደሚገልጹት፣ ትምህርት በየጊዜው እየጎለበተ የሚሄድ ነገር በመሆኑ መምህራን ራሳቸውን በዕውቀትና በማስተማር ዘዴ በየጊዜው ማሻሻል አለባቸው፤ትምህርት ራሱ ሕይወት ነው እንጂ ለሕይወት የሚደረግ ዝግጅት አይደለም፤ማወቅ ማለት መተንተንና የሕይወት ተሞክሯችንን መረዳት ማለት ነው፤ ትምህርት ከተማሪው ፍላጎት ጋር መዛመድ አለበት፤ ተማሪው ሌላ ሰው “ይህን ተማር” ስላለው ሳይሆን የሚፈልገውንና ለእርሱ አስፈላጊ የሆነውን ትምህርት ነው መማር ያለበት፤ዕውቀት ተፈላጊ የሚሆነውአንድ ነገር ልናደርግበት ስንችል ብቻ ነው፤ የመምህሩ ሚና ማማከር እንጂ አቅጣጫ ማስያዝ አይደለም፤ ትምህርት ቤት ውድድር ሳይሆን ትብብርና መደጋገፍ የሚፈጠርበት ቦታ ነው፤ ነጻ የሆነ የሃሳብ ልውውጥ ሊፈጠር የሚችለው በዴሞክራሲ ብቻ ነው፡፡
true
am
የገልፍ አገሮች ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ ተፅዕኖ ማሳረፉን ለማወቅ የአሰብ ወደብን በምሳሌነት ማንሳት ይቻላል፡፡ ይኸው ከአስመራ 600 ኪሎ ሜትር፣ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ጠረፍ 50 ኪሎ ሜትር ብቻ የሚርቀው ወደብ ከኢትዮጵያና ከኤርትራ ጦርነት በፊት ለኢትዮጵያ ጥቅም ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ ከዚህ ጊዜ በኋላም ኢራን ስትጠቀምበት ቆይታለች፡፡ አሁን ደግሞ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ የባህር ኃይል የጦር ሠፈር በመሆን የየመኑን ጦርነት ለማቀጣጠል እየጠቀመ ይገኛል፡፡ እ.ኤ.አ. በመስከረም 2016 የሁቲ አማፅያን በዚህ ወደብ ላይ ጥቃት ፈጽመዋል፡፡ አማፅያኑ በዚሁ አካባቢ በሚገኝ በአሜሪካ የጦር መርከብ ላይ ጥቃት በመፈጸማቸው አሜሪካ ተበቅላቸዋለች፡፡ ይህ የቀይ ባህርን አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ ገጽታ እንዲሁም ከፍተኛ ተጋላጭነት የሚያሳይ ክስተት ነው፡፡ በአሰብ ወደብና በየመን ድንበር መካከል የ60 ኪሎ ሜትር ርቀት ነው ያለው፡፡ ይህም በገልፍ አገሮችና በአካባቢው የሚነሳ ማንኛውም ኮሽታ በአፍሪካ ቀንድ በቀላሉ ሊሰማ እንደሚችል ማሳያ ነው፡፡
true
am
Danny...Berta Berta..Betam Arif Neaw...Enem ..eyserku..lefeace book frindocha... eyakfelku.neaw..thankyou!
true
am
በግልፅየአሳሪያችንን መልካም ፈቃድ በወገንተኝነትና በታማኝነት በሚያገለግሉ ግለሰቦች የሚመሩትን የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ዘርፍ(ማዕከላዊ) ‹የወንጀል ምርመራ ቡድን› እና በፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ‹ገለልተኝነት› ተሸማቀን ስናበቃ የተጋፈጥነው አንበሳውን የፍትህ ስርዓታችንን ነው፡፡
true
am
ዶይቼቬሌ አማርኛ
false
am
Mengistu D. Assefa ይላሉ:
true
am
S /.133.67
false
am
ከፍተኛው ፍርድ ቤት እስከ መስከረም 4 ቀን 2008 ዓ.ም ጉዳዩን ሲመረምር ከቆየ በኋላ በሰጠው ውሳኔ፣ “አቶ ዮሐንስ የሊቀ ጳጳሱ ልጅ አይደሉም፤” በማለት የሥር ፍ/ቤትን ውሳኔ ሽሯል፡፡ ከ2004 ዓ.ም. መጀመሪያ አንሥቶ ሲደረግ ለቆየው የፍትሐ ብሔር ክርክር በተሰጠው ፍርድ፣ በሥር ፍ/ቤት የተላለፈ እግድ መነሣቱን ጨምሮ ልዩ ልዩ ትእዛዞች በችሎቱ መሰጠታቸው ታውቋል፡፡
true
am
ናይ እዚ ታሪኽ ጎብለል ክውለድ እንከሎ ዕዉር ኮይኑ ዝተወልደ እዩ። ጨሪሹ ክርኢ ዘይክእል እዩ ነሩ። ምስሓወየ እቶም ናይ ሃይማኖት መራሕቲ ክርእይዎ ዘይከአሉ ንኢየሱስ ከም ጎይትኡ ክርእዮ ክኢሉ።
true
am
አደገኛ የሆኑ, የከተማ እና ልዩ ተለይቶ የሚታወጁበት የአስተዳደር መዝገብ ላይ ያሉ ግብዓቶች እና ማመልከቻዎች.
true
am
ሮበርት ሙጋቤ የእስር ጊዜአቸውን እንዲሁ አላሳለፉትም፡፡ የከፍተኛ ትምህርታቸውን በተልዕኮ በመከታተል በህግ ትምህርት ሁለት ዲግሪያቸውን ለማግኘት ችለዋል፡፡ በፖለቲካ እንቅስቃሴአቸውም ቢሆን እስር ቤት የታሰበውን ያህል ከጨዋታ ውጪ ሊያደርጋቸው አልቻለም፡፡ እዚያው ወህኒ ቤት ውስጥ እያሉ በ1974 ዓ.ም የዛኑ መስራችና መሪ የነበሩትን ቄስ ንዳባኒንጊ ሲቶሌን በመፈንቅለ ስልጣን በማስወገድ ቀጥተኛ አመራር ይሰጡ ነበር፡፡
true
am
የአፍሪካውያን ‹ሮያልቲኬት› የመጫወቻ ካርዶች ኢትዮጵያን በታይዳስ መጽሔት ያከብሩ
false
am
የስነ ምግባር ዋጋዎች በተጣሉበት፣ ሀጥያት በአደባባይ በግልፅ የሚታይበት፣ በቀችኗ እና በጠባቧ መንገድ በማያቋርጥ ኃይል እና በሚያታልሉ ተፅእኖች ታጋፍጠናል። የማያቋርጠው ኃይል መልካም የሆነውን እያጠፋና በእግዚያብሔር ላይ የተመረኮዘ ትምህርትን በማይረባ ፍልስፍና ለመተካት እየሞከሩ ነው።
true
am
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ጸድቆ በተሰጠው መምሪያ መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልዩ ልዩ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት ተልእኮ
false
am
እብዷ አውሬ ወደ ጉሮሮው ተወረወረች፡፡ ሰውየው እጆቹን እያወራጨ ውሻዋን ለመከላከል ሲታገል መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ለተወሰኑ ሴኮንዶች መሬቱን በእግሮቹ እየደበደበ ተንፈራገጠ፡፡ ከዚያ ፀጥ አለ፡፡ ሰሚላንቴም ጥርሶቿን ጉሮሮው ላይ ሰክታ ትቦጫጭቀው ቀጠለች፡፡ በመጨረሻም የበሮቻቸው ደጃፍ ላይ ተቀምጠው የነበሩ ሁለቱ ጎረቤቶቹ፣ አንድ ለማኝ ከአንድ ጥቁርና ቀጭን ውሻ ጋር ከሟቹ ቤት ሲወጣና ጌታው ለውሻው የሆነ የሚበላ ነገር ሲሰጠው እንዳዩ ምስክርነታቸውን ሰጡ፡፡
true
am