Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
text
stringlengths
26
19k
የፎቶው ባለመብት EPA-EEE/REX/SHUTTERSTOCK-በሁቲዎች ጥቃት የሰመጠችው የመጀመሪያዋ መርከብ ሩቢይማር-የየመን ሁቲዎች አማጺያን በቀይ ባሕር በኩል በሚያቋርጡ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈጸም ከመጀመሩ ከወራት በኋላ የመጀመሪያዋ ግዙፍ መርከብ ሰመጠች።-በብሪታኒያ የተመዘገበችው የጭነት መርከብ ማዳበሪያ ጭና በቀይ ባሕር በኩል ለማቋረጥ ስትሞክር ነበር ከሁለት ሳምንት በፊት በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ በሁቲ ታጣቂዎች ሚሳኤል ተመትታ የቆመችው።-የየመን መንግሥት ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ሪቢይማር የተባ...
የፎቶው ባለመብት EPA-ለስድስት ሳምንታት በሚደረግ የተኩስ አቁም ጋዛ ፋታ ታገኛለች ተብሎ ይጠበቃል-አምስት ወራት ያስቆጠረውን የእስራኤል ጋዛ ጦርነትን ጋብ ለማድረግ በሚያስችል ንግግር ላይ ለመሳተፍ የሐማስ ልዑካን ግብፅ ካይሮ መግባታቸውን ተከትሎ አዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረሳል የሚል ተስፋ ተፈጥሯል።-ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን እስራኤል “ከሞላ ጎደል” የተኩስ አቁም ስምምነቱን መቀበሏን ገልጸዋል።-አሁን ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው የስድስት ሳምንታት የተኩስ አቁም ስምምነት ...
የፎቶው ባለመብት Reuters-የአሜሪካ የእርዳታ አቅርቦት ከአየር ላይ ሲወርድ-አሜሪካ ለጋዛ የመጀመሪያውን ሰብአዊ እርዳታ ከ30 ሺህ በላይ ምግቦችን በሦስት ወታደራዊ አውሮፕላኖች አማካይነት በፓራሹት ከአየር ላይ ማቅረቧን አስታወቀች።-ከዮርዳኖስ አየር ኃይል ጋር በጥምረት የተካሄደው ይህ ድጋፍ በፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለጋዛ ይሰጣል ተብሎ ከታወጀው የመጀመሪያው ነው።-ሐሙስ ዕለት ሕዝቡ ከመኪና ላይ እርዳታ ለመቀበል ሲሞክር ቢያንስ 112 ሰዎች ከተገደሉ በኋላ ፕሬዝዳንቱ እርዳታውን ለማጠናከር ቃል ገብተው...
የፎቶው ባለመብት EPA-ቅዳሜ ዕለት ተከታታይ የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዝዳንታዊ ዕጩ ውድድርን ያሸነፉት ዶናልድ ትራምፕ፣ የፓርቲው ዕጩ ለመሆን ተቃርበዋል።-ከድላቸው በኋላም ተቀናቃኛቸውን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ስደተኞች ከሜክሲኮ ወደ አሜሪካ እንዲገቡ መንገድ ከፍተዋል ሲሉ ከሰዋቸዋል።-የቀድሞው ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሚዙሪ፣ ሚቺጋን እና አይዳሆ የውክልና ድምጽ ሰጪዎችን [ካውከስ] ድጋፍ ሙሉ በሙሉ በማግኘት አሸነፈዋል።-የ77 ዓመቱ ትራምፕ በቨርጂኒያ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ለደጋፊዎቻቸው እንደተናገሩ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-የጀርመን ወታደሮች-ጀርመን የጦር መኮንኖቿ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ሚሳኤሎችን ስለመስጠት እና ጥቃት ስለሚፈጸምባቸው የሩሲያ ዒላማዎች ሲወያዩ የሚሰማበት ስብሰባ የድምጽ ቅጂ በሩሲያ መጠለፉን አመነች።-በቪዲዮ የተካሄደው የወታደራዊ መኮንኖች ስብሰባው የድምጽ ቅጂ በማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ ይፋ የተደረገው በሩሲያ መንግሥት የሚተዳደረው የቴሌቪዥን ጣቢያ አርቲ ሥራ አስኪያጅ ነው።-ሩሲያ ከዩክሬን በኃይል የነጠቀችውን ክራይሚያን ከሩሲያ ጋር የሚያገናኘውን ኬርች የተባ...
የፎቶው ባለመብት BBC-ሊዮኒድ ዛኩተንኮ የተባለው መርዝ ሻጭ-በዩናይትድ ኪንግደም ቢያንስ 130 ሰዎች ራሳቸውን አጥፍተውበታል የተባለውን መርዝ የሸጠውን ዩክሬናዊ ቢቢሲ ተከታትሎ ደርሶበታል።-ሊዮኒድ ዛኩተንኮ የተባለው ይህ ግለሰብ ራስ ማጥፋትን የሚያበረታታበት እንዲሁም አገልግሎቱን የሚያስተዋውቅበት ድረ ገጽ አለው።-ግለሰቡ ለቢቢሲም ምሥጢራዊ ዘጋቢ በየሳምንቱ አምስት እሽጎችን ወደ ዩናይትድ ኪንድም (ዩኬ) እንደሚልክ ተናግሯል።-ግለሰቡ ባለፈው ዓመት በቁጥጥር ስር ከዋለው እና በ14 የግድያዎች ወንጀል ...
ባለፈው ሲቲ ከዩናይትድ ሲገናኙ ውሃ ሰማያዊ ለባሾቹ በልበ-ሙሉነት ነበር ግጥሚያውን የረቱት። እሑድ ኢቲሃድ የሚካሄደውን ፍልሚያስ ማን በአሸናፊነት ያጠናቅቃል?-የቢቢሲ ስፖርት ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ማንቸስተር ዩናይትድ ለጥቂት ጊዜም ቢሆን ድል ሲቀናው ነበር፤ ነገር ግን ሲቲ ያለበት ደረጃ ላይ አይደሉም” ይላል።-የዘንድሮውን ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎች እየገመተ ያለው ሱተን፣ የማንቸስተር ደርቢን ጨምሮ ከቅዳሜ እስከ ሰኞ ያሉ ጨዋታዎች ግምቱን ጀባ ብሏል።-ቼልሲ ባለፈው ቅዳሜ በካራባዎ ዋንጫ ፍፃሜ በሊቨርፑል...
የፎቶው ባለመብት ethiopian/fb-የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስያ አገራት ለሚያደርጋቸው በረራዎች ይጠቀምበት በነበረው የሶማሊያ የአየር ክልል በኩል መብረር ማቆሙን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለቢቢሲ ገለጹ።-አየር መንገዱ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ከሶማሊያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች “አስተማማኝ የአየር ትራፊክ አገልግሎት” ባለማግኘቱ እንደሆነ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መስፍን ጣሰው ለቢቢሲ አማርኛ አርብ ከሰዓት በኋላ የተናገሩ ቢሆንም፣ ድርጅቱ ምሽት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጹ ላይ ባሰራጨው መግለጫ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-ማር በውስጡ የያዘው ከፍተኛ የካሎሪ መጠን በደም ውስጥ ያለውን የስኳር መጠን ስለሚጨምር የምንወስደው መጠን ትንሽ መሆን እንዳለበት ይመከራል።-ንቦች ከአበባ የሚገኝን ጣፋጭ ፈሳሽ [ኔክታር] ቀስመው የሚያዘጋጁት ማር ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ አገራት እንደ መድኃኒት ይቆጠራል።-ከቤት ውስጥ መጥፋት ከሌለባቸው ምግቦች ውስጥም ሲጠቀስ ይሰማል።-ጥንታውያን ግሪኮች ማርን “የፈጣሪ ምግብ” ሲሉ ነው የሚገልጹት። በቻይና ደግሞ መድኃኒት ተደርጎ ነው የሚታሰበው።-በአብዛኛው ወ...
የፎቶው ባለመብት SOCIAL MEDIA-የተፈረደባቸው የአይኤስ አባላት በፍርድ ቤት-ለአይኤስ ለመዋጋት ወደ ሶማሊያ ገብተው ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ሞሮኳውያን በሞት እንዲቀጡ ሲወሰንባቸው አንድ ኢትዮጵያዊ ደግሞ የ10 ዓመት እስር ተፈረደበት።-የተከሳሾቹን ጉዳይ የተመለከተው የሶማሊያ ወታደራዊ ፍርድ ቤት በአይኤስ አማካይነት በአገሪቱ ውስጥ ተሰማርተው ተገኝተዋል ብሎ ውሳኔ የሰጠባቸው ስድስት ሞሮኳውያን፣ አንድ ኢትዮጵያዊ እና ሁለት ሶማሊያውያን ናቸው።-ሞት የተፈረደባቸው የሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ሞሮኮ ዜ...
የፎቶው ባለመብት Mayor Office/fb-በአዲስ አበባ እምብርት ፒያሳ፤ የሚኒሊክ ሀውልት እና የአራዳው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሚያዋስኑት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው። በቅርቡ ከታደሰው እና የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ከሚገኝበት ማዘጋጃ ቤት ጋር ደግሞ በድልድይ ተገናኝቷል።-እስከ ዛሬ ድረስ የራሱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ሳይኖረው የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤትም ቋሚ መሰብሰቢያ አዳራሽ የሚያገኘው በዚህ ፕሮጀክት ነው። እየተጠናቀቀ ያለው ይህ ፕሮጀክት ሁለት ሺህ ሰዎችን የሚይዝ የከ...
የፎቶው ባለመብት PA Media-ዩኬ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የምታዘዋውረው በትንንሽ ጀልባዎች ወደ ግዛቷ የሚገቡትን ለመከላከል በሚል ነው-ዩናይትድ ኪንግደም ጥገኝነት ጠያቂዎችን ከግዛቷ ወደ ሩዋንዳ ለሚሰፍሩት ካላት እቅድ ለተወሰነው 370 ሚሊዮን ፓውንድ እንደምትከፍል የመንግሥት ወጪዎችን የሚከታተለው ተቋም ይፋ አደረገ።-ዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) በአምስት ዓመታት ውስጥ ወደ ምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ለሚዘዋወሩ ለእያንዳንዳቸው ጥገኝነት ጠያቂዎች 150000 ፓውንድ ለሩዋንዳ መንግሥት ይከፍላል።-ሌበር ፓ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላለፉት አምስት ዓመታት ያደረጉትን ጦርነት በንግግር ለመፍታት በመወሰን በዛንዚባር ንግግር የጀመሩት ከወራት በፊት ነበር።-በመጀመሪያው ዙር ድርድር ማን ምን ይፈልጋል የሚለውን የለዩበት አንደነበር የሚናገሩት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን ወክለው የተሳተፉት አቶ ጅሬኛ ጉደታ ይህም ለሁለተኛ ዙር ድርድር መንገድ የጠረገ እንደነበር ይጠቅሳሉ።-ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው ንግግር በመልካም መግባባት ከተጠናቀቀ በኋላ፣ ለሁለተ...
የፎቶው ባለመብት Bahirdar Communication-በአማራ ክልል ዋና ከተማ ባሕር ዳር በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውውጥ መካሄዱን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ።-በከተማዋ ሦስት ቀበሌዎች ዛሬ አርብ የካቲት 22/2016 ዓ.ም. ማለዳ 12፡00 ሰዓት ላይ ውጊያው መጀመሩን የተናገሩት አራት ነዋሪዎች፤ የከባድ መሳሪያ ድምጾችንም መስማታቸውን ተናግረዋል።-የክልሉ መንግሥት ረፋድ ላይ ባወጣው መግለጫ በባሕር ዳር ዙሪያ የመከላከያ ሠራዊት እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ሰር...
የፎቶው ባለመብት GoFundMe-በአሜሪካ መንገድ ተሳስታ በገጠር የመኪና ጥርጊያ መንገድ ላይ መኪናዋን ያስገባችውን የ20 ዓመት ወጣት ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በ25 ዓመት እስር ተቀጣ።-ሟቿ ኬይሊን ጊሊስ እና ጓደኞቿ ከጥቂት ወራት በፊት በኒውዮርክ ግዛት የሚሄዱበትን ድግስ (ፓርቲ) አድራሻ እየፈለጉ በነበረበት ወቅት ነው ወደ ግለሰቡ የጥርጊያ መንገድ በስህተት የገቡት።-ኬቨን ሞናሃን የተባለው ይህ ግለሰብ ጊሊስን አንገቷ ላይ በጥይት ከመታት በኋላም ሕይወቷ አልፏል።-የ66 ዓመቱ ግለሰብ በሁለተኛ ደረጃ ...
የፎቶው ባለመብት Ethiopian Federal Police-በእሳት ከተቃጠሉ ንብረቶች አንዱ የሆነው ተሽከርካሪ-በስድስት ወራት ከደረሱት የእሳት ቃጠሎዎች 16 ያህሉ ሆን ተብለው የተፈጸሙ መሆናቸውን እና ከእነዚህም መካከል 15ቱ በአዲስ አበባ መከሰታቸውን የፌደራል ፖሊስ በፎረንሲክ ምርመራ ማረጋገጡን አስታወቀ።-በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በመላው አገሪቱ ከደረሱት የእሳት አደጋዎች መካከል 90 በመቶ በላይ የሚሆኑት የደረሱት በዋና ከተማዋ ውስጥ እንደሆነ ፖሊስ ተገልጿል።-በ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስ...
-በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸው ድሃ አገራትን ለመደጎም አዲስ በጀት ጸድቋል። ነገር ግን ለደረሰው ውድመት የላቀ ድርሻ ማዋጣት ያለበት ማን ነው? በሚለው ዙሪያ ክርክሮች አሉ።-በሌላ በኩል አዲስ በመበልጸግ ላይ የሚገኙ እንደ ቻይና እና ህንድ የመሳሰሉ አገራት ደግሞ ከምዕራባውያን ጋር እኩል ማዋጣት የለብንም የሚል ሃሳብ ያነሳሉ። ለመሆኑ በጀቱ ምንድን ነው? ለማንስ ነው የሚሰጠው?
የፎቶው ባለመብት REUTERS-ባለፉት ሳምንታት በቀይ ባሕር በኩል በመርከቦች ጭነት ማጓጓዝ ፈታኝ ሆኗል። በኢራን የሚደገፉት የየመን ሁቲ አማጽያን በሰው አልባ አውሮፕላን እና በሚሳኤል መርከቦች ላይ ጥቃት እየፈጸሙ ነው።-ታጣቂዎቹ በተጨማሪም በጀልባ እና በሄሊኮፕተርም ጥቃት አድርሰዋል።-አብዛኛውን የመን የሚቆጣጠሩት ሁቲዎች “በጋዛ እና በዌስት ባንክ ላሉ ፍልስጤማውያን ወንድሞች” ድጋፍ እንደሚሰጡ ገልጸዋል።-ወደ እስራኤል የሚጓዙ የንግድ መርከቦችን ዒላማ እንዳደረጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።-ቢቢሲ ባጣራው ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በጋዛ እስከ ሰኞ ድረስ የተኩስ አቁም እንደሚኖር ተስፋ አደርጋለሁ ሲሉ ገለጹ።-አስተያየቱን የሰጡት የእስራኤል እና የሐማስ ባለስልጣናትን አሳትፏል የተባባለ ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ላይ መጠነኛ መሻሻል እንዳለ በተዘገበበት ወቅት ነው።-ይህም እስራኤል በሙሉ ከበባ ውስጥ ባስገባቻት ጋዛ እርዳታ እንዲገባ እና መስከረም 26 የተፈጸመውን የሐማስ ጥቃት ተከትሎ የተወሰዱ ታጋቾችን መልቀቅን ያካትታል።-እስራኤል በጉዳዩ ላይ አስተያየት ባትሰጥም...
የፎቶው ባለመብት AFP-በቤት ላሂያ የሚገኘው ካማል አድዋን ሆስፒታል ከምዕራባዊቷ የጋዛ ከተማ አስክሬኖችንና የተጎዱ ሰዎችን መቀበሉን ገልጿል።-በጋዛ እርዳታ ለማግኘት በተሽከርካሪዎች ዙሪያ ተሰባስበው የነበሩ ቢያንስ 112 ፍልስጤማውያን ሲገደሉ፣ 760 የሚሆኑት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ።-ሐሙስ ዕለት በርካቶች የተገደሉበት ክስተት ያጋጠመው በምግብ እጦት የተሰቃዩት ሰዎች በጋዛ በስተደቡብ ምዕራብ በሚገኘው የባህር ዳርቻ መንገድ ላይ በእስራኤል ታንኮች ታጅበው እየተጓዙ ከነበሩ ተሽከርካሪዎች እርዳታ ለማ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቀድሞው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ይልቅ የባይደንን ፕሬዚዳንትነት እንደሚመርጡ ተናገሩ።-ባይደን የበለጠ ልምድ ያላቸው እና ሊገመት የሚችል ባህርይ ያላቸው ሰው ናቸው ሲሉም መናገራቸው በርካቶችን አስደንቋል።-ዶናልድ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት ከመወዳደራቸው በፊት ፑቲን “ታላቅ እና ጎበዝ” ሲሉም በአውሮፓውያኑ 2016 አሞካሽተዋቸው ነበር።-ባይደን የሩሲያውን ፕሬዚዳንት ፑቲንን ለዓመታት በሰላ ሁኔታ በመተቸት የሚታወቁ ሲሆን ...
የፎቶው ባለመብት Reuters-አውሮፓ ሙሉ በሙሉ ራሷን የመከላከል አቅም ለማዳበር አስር ዓመት እንደሚያስፈልጋት ግዙፉ የጀርመን የመከላከያ ኩባንያ የሆነው ርሄይንሜታል ኃላፊ ለቢቢሲ ተናገሩ።-የአህጉሪቱ የጦር መሳሪያ ክምችት “መመናመኑንም” ነው አርሚን ፓፐርገር የተናገሩት።-ኃላፊው ይህንን አስተያየት የሰጡት የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ግዙፍ የተባለውን የጦር መሳሪያ ማምረቻ ኩባንያ የመሰረት ድንጋይ ለመጣል ሎወር ሳክሶኒ በተባለችው ግዛት በተገኙበት ወቅት ነው።-በዚህ ዝግጅት ላይ የጀርመን የመከላከ...
ዳረን ፍራንኪሽ ለ17 ዓመታት ያክል ከባድ የራስ ምታት ሲያሰቃየው ኖሯል።-ይህ ራስ ምታት ከባድ ከመሆኑ የተነሳ ጭንቅላቱን ከግድግዳ እያላተመ እና እየጮኸ ነው ስቃዩን የሚወጣው።-የ53 ዓመቱ እንግሊዛዊ ራስ ምታቱ ሲነሳ አንዳች ቅቤ የጠገበ ዱላ ጭንቅላቱን የመታው ያህል ይሰማዋለ። ይህ አልበቃ ብሎ ዓይኑን በጩቤ የተወጋ ያክል ያመዋል።-በእንግሊዝኛው ክላስተር ሄድኤክ የተሰኘ ስም ያለው ይህ ራስ ምታት እጅግ በጣም ስቃዩ የበዛ ነው።-“በኮቪድ ወቅት ወደ ሆስፒታል ስሄድ ትዝ ይለኛል። አውቶቡስ ሲመታ ዘለህ...
የፎቶው ባለመብት Getty Images-የአል-ናስር አጥቂው ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ሜዳ ላይ ባሳየው ድርጊት ምክንያት የአንድ ጨዋታ ቅጣት ተላለፈበት።-በሳዑዲ ፕሮ ሊግ የሚጫወተው ሮናልዶ “ደጋፊዎችን በመቀስቀስ” በሚል ነው የተቀጣው።-ሮናልዶ ቡድኑ አል-ናስር ከአል-ሸባብ ጋር ሲጫወት የሸባብ ደጋፊዎችን ለማበሳጨት ባሳየው ምልክት ምክንያት አንድ ጨዋታ ያመልጠዋል።-የአል ሸባብ ደጋፊዎች “ሜሲ፤ ሜሲ” እያሉ የሮናልዶን የረዥም ጊዜ ተፎካካሪ ለማብሸቅ ሞክረዋል።-መዲናዋ ሪያድ የተደረገውን ጨዋታ አል-ናስር 3-2...
የፎቶው ባለመብት Office of the Prime Minister-Ethiopia-የኢትዮጵያ መንግሥት ከሶማሊያ ጋር ጦርነት ውስጥ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ።-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህንን ያሉት ዛሬ ማክሰኞ ጥር 28/2016 ዓ.ም ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ እና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።-ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ውሏቸው ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቤሂ ጋር ከአንድ ወር በፊት የተፈራረሙት የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችል የመ...
End of preview. Expand in Data Studio

No dataset card yet

Downloads last month
3