text
stringlengths
0
200
Ethiopia Zare - የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በግል ፕሬሶች ላይ ዘመቻ ጀመረ
- ኢትዮጵያዊ የሆነ ማንኛውም የፓለቲካ ፓርቲ ለኢትዮጵያ ህዝብ መልካም አስተዳደር ከዲሞክራሲያዊ ስራዓት የሚሰፍንበትን መንገድን ለመጥረግ የተነሳ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ግለስብም ሆነ ፓርቲ(እንደ ቅንጅት) አብሮው ቢስራ ምንም ችግር የለብኝም:
ከውጪና ከውስጥ በሚነሱ ፈተናዎች ምክንያት የሚጠበቅባትን አመርቂ እርምጃ መራመድ ግን አልቻለችም:
አምላክ በሰዎች ላይ ስለሚደርሰው ሥቃይ ምንም ደንታ የለውም፤ እንዲሁም ጨካኝ ነው። በመሆኑም እንዲህ ያለውን አምላክ መውደድ አስቸጋሪ ነው።
ሀገር ቤት መኖር ካልፈለገም፣ ወደበለፀጉት ሀገራት ተሻግሮ ስራ ማግኘት እንደማይሳነው ያውቃል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ግና፣ ይህ ሁሉ እውነት ቢሆንም የመረጠው መንገድ በራስ ላይ ቀድሞ ሊገመት የማይችል አደጋ የሚጋብዝን ነው፡፡ እንግዲህ ከእነዚህ ተጨባጭ እውነቶች ተነስተን (እርሱ ራሱ ድርጊቱን የፈፀመበት ምክንያት ለስዊዘ
ርላንድ ፍርድ ቤት እስኪናገር መጠበቁን ታሳቢ አድርገን) መላ-ምቶችን ማስቀመጥ እንችላለን ብዬ አስባለሁ፡፡ ለድርጊቱ በዋናነት መግፍኤ ተደርጎ ሊወሰድ የሚችለው አየር መንገዱ የገባበት ችግር ነው፤ ምክንያቱም ድርጅቱ በሂደት ህልፈቱን ወደሚያውጅበት መስቀል (ችንካር) እንዲያዘግም ገፊ ከሆኑ ጉዳዮች አስተዳደራዊ በደል
የአንበሳውን ድርሻ ይይዛልና፡፡
“በየጠላ ቤቱ፣ በየአረቄ ቤቱ ብናባርራችሁ መንግስት መለሳችሁ፤ አሁንም ግን ዋጋችሁን እንሰጣችኋለን ይሉናል” ሲል ለቢቢሲ ተናግሯል፤ “መንግስት መሳሪያችን ቢነጥቀንም ቀስትና ጩቤ አለን ሁሉ እንባላለን።” ይላል ባይህ
መልክቴ ይኸው ነው። ኢትዮጵያ ልትወደስ የሚገባት ታላቅ ሐገር ነች:
አሁን እናተ የምትጣቅሳዎቸው ስዎች ኢትዮጵያዎያን ምርጥ ድምጻዊያን ሲያስመጡ የነበሩ ስዎች ናቸው ለምን የእኔ ግዜ ሲሆን ይህ ነገር ሊባል ተቻለ ወይስ ምን ?
ያ ጠቅላላ አግላይ መልዕክት እንዲህ በሚሉ ምልክቶቹ ላይ እየተደረገ አፍሪካ አሜሪካውያን እንዲያውቁት ይደረግ ነበር፣ “ለባሮች አይፈቀድም፡፡ ለአይሁዶች አይፈቀድም፡፡ ለውሾች አይፈቀድም፡፡”
16 ጻፎችና ፈሪሳውያንም ከቀራጮችና ከኃጢአተኞች ጋር ሲበላ አይተው ለደቀ መዛሙርቱ። ከቀራ ጮችና ከኃጢአተኞች ጋር የሚበላና የሚጠጣ ስለ ምንድር ነው? አሉ።
(ኢሳት ዲሲ–መስከረም 16/2011) የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከእስር እንዲፈቱ ተወሰነ። ፍርድ ቤቱ በዋስ እንዲወጡ ትላንት ትዕዛዝ የሰጠ ሲሆን አቃቢ ሕግ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም ይግባኝ እጠይቃለሁ ማለቱ ተመልክቷል። በሃገሪቱ ላይ የ70 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ኪሳራ አድርሰዋል በሚል ተጠርጥረው የአየር
ትራፊክ ተቆጣጠሪ ሰራተኞች በ20ሺ ብር ዋስ እንዲፈቱ ፍርድ ቤቱ የወሰነው ትላንት ነው። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ...
በተመሣሣይ፣ “ጠባብ ብሔርተኛ” የሚለው እሳቤ የኦሮሞ ህዝብ በኢትዮጲያ ታሪክ ውስጥ ያለውን ድርሻ የሚያንኳስስ፤ በሀገሪቱ አንድነት ላይ ያለውን ሚና ከምሶሶነት ወደ ቅርጫፍነት የሚያሳንስ ነው። በሀገሪቱ የፖለቲካ መዋቅር ውስጥ የሚገባውን መጠየቁ እንደ ጥፋት ተቆጥሮ “በጠባብነት” ሲፈረጅ በኃይል ሚዛኑን ውስጥ የሚገባ
ውን ድርሻ ለመያዝ በራሱ መንቀሳቀስ ይጀምራል። በመሆኑም ኦሮሞን “ጠባብ ብሔርተኛ” በሚል በሀገሪቱ አንድነት ውስጥ የሚገባውን ጥቅምና ኃላፊነት ተነፍጎ ስለነበር፣ የፖለቲካ አሰላለፉን በሂደት ከብሔርተኝነት ወደ አንድነት እየቀየረ መጥቷል።
የቤንሻንጉል ህዝቦች ነፃነት ንቅናቄ በአንባገነኑ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት አደረሰ – ETHIO ANDINET
አሁንም መሮጥና መጓጓት የማይደክመው የሩቅ ሰፈር ነዋሪ ከሩቅ ብቅ የሚለውን ታክሲ እየጠበቀ በሩን አንቆ ይሽቀዳደማል። አሁንም ግን ከተመሳሳይ ልፋትና ጉጉት በኋላ « አይሄድም» በሚል ምላሽ ይሸኛል። በዚህ ጊዜ የአንዳንድ ባለባጃጅ አሽከርካሪዎች ባህርይም በጣም የሚገርም ነው፡፡ ቀኑን ሙሉ ሲመላለሱበት የሚውሉበትን መ
ንገድ በተለየ ሁኔታ ተመልክተው «ኮንትራት ካልሆነ አንሞክረውም» ይላሉ።
የዚያ ዘመኑ ዓለም ዘዋሪዎች ያዘመቱት ምርጥ ጦር ለሰወስት ዓመት በአረሩ እያነደደ፣ በአስከሬኑ አያጎደፋት በደሙ ጎርፉ እያቀዘቀዘ፣ አጥቧታል። ክሬሚያ። ክሪም ይሏታልም። ያ ጦርነት የተጀመረበት አንድ መቶ ስልሳኛ ዓመት ባለፈዉ ጥቅምት በተዘከረ-በወሩ የዘመኑ ሐያላን ሽኩቻ ኪየቭን በሰልፍ-ሲያስደልቃት ያቺን ግዛት ግራ
፣ ቀኝ ያካልባት ነበር። የጥንቱ ጦርነት ያበቃዉ የካቲት ነበር። 1856 (ዘመኑ በሉ እንደ ጎርጎሮሳዉያኑ አቆጣጠር ነዉ።) ዘንድሮ ያስታወሰዉ የለም። በድሮዉ ጦርነት ባንድ ጎራ ተሰልፈዉ የነበሩት ሐይላት፣ የካቲት ኪየቭ ላይ በድል ፌስታ ሲያጨፍሩ፣ የድሮ ጠላቶቻቸዉ በድሮዋ የጦር አዉድ ለብቀላ አንድ ሁለት እያሉ ነዉ
።ዉዝገት ንትሩክም ንሯል።ታሪክ ራሱን ደገመ ለማለት ችኮላ-ይሆን ይሆን፣ ያሁኑን እዉነት ያየ-የሰማ ግን የጥንቱን አለማስታወስ፣ የዛሬዉን አለመጠየቅ በርግጥ አይችልም።
በሦስተኛው ቀን እግዚአብሔር በሦስት ሰዎች ተመስሎ ከአብርሃም ቤት ገብቷል፡፡ በኦሪት ዘፍጥረት ተጽፎ እንደምናገኘው በቀትር ጊዜ አብርሃም በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ አድባር ዛፍ ለአብርሃም ተገልጦለታል፡፡ አብርሃምም ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው ባየ ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ወደ እነር
ሱ ሮጠ፡፡ ወደ ምድርም ሰገደና አቤቱ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ኾነ ባሪያህን አትለፈኝ ብሎ ተማጸነ፡፡ እዚህ ላይ ሦስት ሰዎች... ሊቀበላቸው... ወደ እነርሱ... የሚሉት ሐረጋት ሦስትነቱን፤ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ኾነ ባሪያህን አትለፈኝ የሚለው ዐረፍተ ነገር ደግሞ አንድነቱን ያመለክታል፡፡
ዲጂታል ኒራቫን በ 2018 NAB አሳይ ውስጥ የንጹህ ሚዲያ ማኔጅመንት ምርቶች እና አገልግሎቶች ለማሳየት
ስለዚህ ፡ እስቲ ፡ ላመስግንህ ፡ ይህን ፡ የክብር ፡ ስምህን ፡ ልጥራ
LTV- Ethiopian Next Top Model – ሞዴሎቻችን የBiliya Design ፋሽን ሾውን አሸብርቀውታል
‹እኔ መልካም የምሠራው ክርስቶስ ደስ እንዲለው እንጂ ሰይጣን እንዲበሳጭ ብዬ አይደለም› Thank You Dn Dani.
እሱም በእርግጠኝነት ዳግም-ምሕንድስና ነው, ደግሞ. ማድረግ ያለብሽ ሁሉ ቅበላ ማዋቀር መመልከት ነው, ይህም ማለት ይቻላል አግድም ነው, ይልቅ CBR ላይ የዋለውን ቁልቁለት downdraft ይልቅ. የ PGM-Fi ለ E ንዲንቀሳቀስ አካላት 36 ሚሜ ናቸው, ወደ ታች ጉልህ 44mm ከ, እና ከታመቀ ላይ ሙሉ ነጥብ በ
ዝቅተኛ ነው 11.2:
የ Sloto ገንዘብ ጥሬ ገንዘብ ጠቅላላ ደንቦች
2 ዓመታት(የትምህርት ክፍያ ክፍያ 2600ዶላር / ዓመት, ብቻ የመኖርያ ጋር 1 ኛ በዓመት እና ልዩ ልዩ ወጪዎች:
ፓርቲውን የሚደግፍ ሰው ቀና መልስ ይኖረዋል:
በትላንትናው ዕለት ከቀትር በኋላ ፒያሳ ከሚገኘው መኖሪያቸው ‹‹ወደ ቦሌ ስብሰባ አለኝ›› ብለው ከወጡ በኋላ አለመመለሳቸው የተገለጸው ሊቀ ካህናት ኀይለ ሥላሴ ዓለማየሁ÷ ከአገር እንዲወጡ የተደረጉት በዚያው ቀን ምሽት ወደ አሜሪካ በሚበረው አውሮፕላን እንደኾነ ተነግሯል፡፡ ከእርሳቸው ጋራ አብረው ወደ ኢትዮጵያ የተጓ
ዙት መ/ር አንዱዓለም ዳግማዊ በዚያው በአዲስ አበባ ቢኾኑም በምን ኹኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማረጋገጥ አልተቻለም፡፡
አዳዲስ የሚወጡ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና የሴቶችን የኑሮ ጫና በሚቀንሱ ጉዳዮች ላይም ማዕከሉ የሚሰራ ይሆናል።
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሦስተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ ከመጀመሪያው መጨረሻ ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ከሰሞኑም የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት በቀጣይ ሁለት አመታት ፓርቲውን በፕሬዝዳንትነት የሚመሩ ሦስት እጩዎችን ይፋ አድርጓል።...
ይህን ወደ ጎን ትቶ፤ በዚያ እጅግ በጨለመ ዘመን፣ አባቶቻችንና እናቶቻችን ለነጻነታቸው የከፈሉትን መስዋትነት ከማክበር ውጪ፤ባልገባውና ባልተረዳው ታሪክ፤ በተንኮለኞች ፕሮፖጋንዳና በማያውቀው ጉዳይ፤ የኢትዮጵያን ታሪካዊ ስልጣኔ መናቅና ማንቋሸሽ ትልቅ ስህተት መሆኑን በጥዋቱ ሊረዳው ይገባል። ኢትዮጵያ ታሪካዊ ሀገር ና
ት! ኢትዮጵያ የስልጣኔ ምንጭ ናት! ለተጨቆኑ ህዝቦች የሰጠችው የመንፈስ ጥንካሬ፤ ዛሬ ላገኙት ነፃነት እና እድገት ሕያው ምስክር ነው።
በመመገቢያ ወቅት ብዙ ተማሪዎች ከጓደኞቻቸው ጋር መብላት እና መዝናናት ይወዳሉ። አንዳንድ ጊዜ አዲስ ተማሪዎች በመጠኑ የሚያፍሩ እና ከቡድን ጋር መቀመጥን በተመለከተ እርግጠኛ አይደሉም። ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በከፋተሪያ ውስጥ ሲመገቡ የበለጠ ምቾት እንዲሰማቸው እንዲረዳቸው ት/ቤታቸው የ“ጓድ” (“buddy”) ፕሮ
ግራም እንዳለው መጠየቅ አለባቸው።
“መስረቅ ስራ ነው ።ከተያዝክ ግን ወንጀል ነው ” ይሄን በአንድ ወቅት የተናገረው የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ነው።
የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሚያካሂደዉ ስብሰባ በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ በመግለጫዉ ተጠቁሟል። በስብሰባዉ ማብቂያም «ሕዝቡ ላነሳዉ ጥያቄ የተሟላ መልስ ለመስጠት እና የፌደራል ሥርዓቱን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የመፍትሄ አቅጣጫዎች እና አስፈላጊ እርምጃዎችም» እንደሚወስድ አመልክቷል።
ኢትዮጵያ በታሪክ ጸሐፍትና በፈላስፎች ዘንድ ብቻ ሳይሆን በመጽሐፍ ቅዱስም የታወቀች አገር ናት። የሕዝቧም ማንነት በቅዱስ መጽሐፍ (በብሉይ ኪዳን) እና በሐዲስ ኪዳን ተገልጧል። ሙሴ የሥነ ፍጥረትን ታሪክ በተናገረበት በመጀመሪያው መጽሐፍ ኢትዮጵያ በዐባይ ወንዝ የተከበበች አገር መሆኑዋን ተናግሯል። “የሁለተኛው ወንዝ
ስም ግዮን ነው፤ እርሱም ኢትዮጵያን ምድር ይከበዋል” የሚል ማስረጃ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ዘፍ 2÷13
በወር 13 ሚሊዮን ዶላር(500 ሚሊዮን ብር ገደማ) የወታደሩን ገንዘብ ህወሀቶች ይቀራመቱታል:
በሲዳማ ውስጥ አንዲት ስመ ገናና እና ታላቅ ንግሥት ነበረች፡፡ ይች ታላቅና ስመ ገናና ንግሥት የወንዶችን የበላይነት ሥርዓት አስወግዳ የሴቶችን የበላይነት ለመመሥረት ጥረት ያደረገች ስትሆን በጀግንነቷ ወደር እንዳልነበራት ይነገርላታል፡፡
ቃለ ምልልስ ከመሀመድ ሰልማን ጋር፤ ክፍል አንድ
የጠ/ሚኒስትሩ “ተአምረኛ የኢኮኖሚ እድገት” በተስፋ ሞልቶኛል!
ሚስዮናውያኑ በሚያምኑበት እምነት ግብጻውያንን ለመማረክና ‹ነፍሳትን ለማዳን› በሚል የተልዕኮ ስሜት መምጣታቸው በቅንነት ሊታይ የሚችል ቢሆንም ያተኮሩት ግን ከግብጽ ሕዝብ ዘጠና በመቶ በሚሆነው በወልደ እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ በማያምነው ሙስሊም ማኅበረሰብ ላይ ሳይሆን በሐዋርያው ማርቆስ ወንጌል በተሰበከላትና
ከግብፅ ሕዝብ ዐሥር በመቶ ብቻ በምትሸፍነው ቤተ ክርስቲያን ላይ ነበር፡፡ ወንጌል የሚያውቀውን ወንጌል ለማስተማር (Evangalizing the evangalised) የተነሡት የፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን በግብፅ ቤተ ክርስቲያን ላይ የነበራቸው ከልክ ያለፈ ንቀት ደግሞ መገለጫቸው ነበር፡፡ ስለ ተልዕኮአቸው በሚጽፏቸው መጻ
ሕፍት ላይ ቤተ ክርስቲያኗንና ምእመናኗን የሚገልጹበት ቋንቋ በንቀት የተሞላ ነበር፡፡ ‹‹ወንጌል ያልተሰበከላቸው›› ‹‹ልባቸው እንደ ድንጋይ የጠጠረ›› ‹‹ክርስቶስን በማርያም ልጅነቱ ያውቁታል እንጂ በጸጋው ስለመዳን የማያውቁ ከመሐመድ ተከታዮች በምንም የማይሻሉ ናቸው›› ‹‹በፒራሚድ ውስጥ በመሚ ደርቀው ከተቀበሩት
የፈርኦኖች ሬሳ የማይለዩ›› የሚሉ ንግግሮች በየጽፎቻቸው ይነበቡም ነበር፡፡
ከጌታ ፡ መቀበል ፡ ለወንጌል ፡ እምነቴም ፡ ፀንቶ
ወጪ ተደረገ ማለት ብሩ ተበላ ማለት አይደለም” በማለት ማብራሪያ ለመስጠትና ተቋሙን ከተጠያቂነት ነጻ ለማድረግ
ከየካቲት 10 ጀምሮ የበልግ ወቅት ዝናብ መጀመሩን የገለጹት አስተባባሪው በክልሉ የዝናብ ማነስም ሆነ መብዛት በማንኛውም የግብርና እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ አለማሳደሩን ገልጸዋል፡፡
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ መምህር “በበጋሻው ሥራዎች ላይ ጥናት እያደረኩ ...
ባለፉት ስድስት ወራት ለገበያ ከቀረበ 133 ሺህ 818 ቶን ቡና በ9 ቢሊየን ብር ማገበያየቱን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አስታወቀ።
የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባርና ኦሮሚያ (ኤርሚያስ ቶኩማ) _ Ethioreference >
መለያዎች በጣም ሰማያዊ የከበረ ድንጋይ, ኮከብ
በቆታቸውም ፕሬዚዳንቱና ሼህ ሙሀመድ ቢን ዛያድ አል ናህያን በሁለቱ ሀገራት የጋራ በሆኑ ነጥቦች ፣ በአካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡
"የሩሲያ ፌዴሬሽን ብሔራዊ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ""BelSU አንድ መስራች ነው. ሥልጣንና የዩኒቨርሲቲው መሥራች ሥልጣን የሩስያ ፌዴሬሽን የትምህርት ሚኒስቴር እና ሳይንስ በ የለመደ ነው."
ጀርመን ከ2ኛው የዓለም ጦርነት በኋላ አጋጥሟት የነበረ የምስራቅ ምዕራብ ክፍፍል አብቅቶ ሁለቱ ጀርመኖችና አራቱ ሃያላን አገሪቱ መልሳ እንድትዋሃድ የተስማሙት የዛሬ 27 ዓመት በዛሬዋ ዕለት ነበር፡፡
መንግስት በኛ ድርጅት ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ የሚያስችሉትን እርምጃዎች እየወሰደ ነው ሲሉም የኦፌኮ ሊቀ-መንበር ዶክተር መራራ ጉዲና ተናግረዋል።
“ፈርዖንም ጸጥታ እንደሆነ ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ እግዚአብሔርም እንደተናገረ አልሰማቸውም። እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ አሮንን፦ በትርህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ቅማል እንዲሆን የምድሩን ትቢያ ምታ በለው። እንዲሁም አደረጉ አሮንም እጁን ዘረጋ፥ በበትሩም የምድሩን ትቢያ መታው፥ በሰውና በእንስሳም ላይ ቅማል
ሆነ በግብፅ አገር ሁሉ የምድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ። ጠንቋዮችም በአስማታቸው ያወጡ ዘንድ እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም ቅማሉም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ።ጠንቋዮችም ፈርዖንን፦ ይህስ የእግዚአብሔር ጣት ነው አሉት የፈርዖን ልብ ግን ጸና፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም። ኦሪት ዘጸአት 8 ፤ 15
-19 ፈርዖን በእግዚአብሔር ላይ ልቡን አደነደነ ፤ እግዚአብሔር እንደተናገረም አልሰማቸውም ፤ እግዚአብሔር ይስተዋለሁ በፍጥረቱ ሁሉ ይናገራል ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመሞታቸው ከ4 ቀናት በፊት ግዙፍ የሆነ ዋርካ በቤተመንግስት ወድቋል ፤ ይህን ብዙ ሰው እንደፈለገው ትርጓሜ ሰጥቶታል ፤ ፈርኦር እግዚአብሔር ያደረገውን
ነገር በመገዳደር ልቡን አደንድኗል ፤ የሆነውንም ነገር በስልጣኑ በመመከት ለመገዳደር ሞክሯል ፤ “የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር” መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 19፤ 31 እንደተናገረም ማንም አላስተዋለም ፤ “እግዚአብሔርም ምድሩን በትቢያ መታው ፤ ጠንቋዮችም እጁን መቋቋም አልቻሉን እነርሱም ይህ የእግዚአብሔር እጅ ነው አሉት
፤ ፈርኦን ሊሰማ አልወደደም” ፤ አሁንም እየሆነ ያለው ነገር ይህ ነው ፤ ፈርኦን ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረ ገናና ንጉስ ነው ፤ ፈርኦን ወደፊት የሚነሱ አሁንም ያሉ የብዙ ነገስታት ምሳሌ ነው ፤ የእግዚአብሔርን ኃይል የሚፈታተኑ የብዙዎች ተምሳሌት ነው ፤ አሁንም በዋልድባ ገዳም የሚደረገውን የስኳር ልማት በመ
ቃወም ብዙዎች መነኮሳት ተቃውሟቸውን በአደባባይ አሰምተዋል ፤ ፈርኦናውያን ግን በጉልበታቸው ተማምነው ሊሰሟቸው አልወደዱም ፤ ጉልበትም የእግዚአብሔር መሆኑን አላወቁም ፤ እነዚህ መነኮሳት ጉዳያቸውን ከቤተክህነት እስከ ቤተመንግስት በራፍ ይዘው መጡ ፤ አሁንም የሚሰማቸው ግን አልተገኝም ፤ ቤተመንግስቱ “እናንተ ደፋሮች
” ብሎ ቀልባቸውን ነሳቸው ፤ ቤተክህነቱ በዝምታ አለፋቸው ፤ እነዚህ አባቶች በፍልሰታ አንባቸውን ወደ አምላክ አፈሰሱ ፤ “መልስ ካልሰጠህን ይህን ዳዊት እና ይህን መቋሚያ ተመልሰን አናነሳም” ብለው አምርረው ጥለው ወደ በዓታቸው አመሩ ፤ የንጹዓን አባቶችን እንባ መሬት እንዳትወድቅ የማይፈቅድ አምላክ …..፣… ፤….
.
ይሄ ሁሉ መሆን የሚችለው ግን አንድ ነገር ሲሟሏ ብቻ ነው።በዚህ አገዛዝ መቃብር ላይ ዲሞክራሲያዊ ስርአት ሲመጣ!!
ነገር ግን ስምምነቱ ማንችስተር ዩናይትድ ከአዲዳስ ጋር ከተዋዋለው 75 ሚ.ፓውንድ ዓመታዊ ክፍያ እና ቼልሲ ከናይክ ጋር ከተዋዋለው 60 ሚ.ፓውንድ ክፍያ ጋር ሲነፃፅር እዚህ ግባ የማይባል ነው።
ዛሬም ወንድሜ ዲያቆን ዳኒኤል ክብረት ይህ ጥሩ እና ድንቅ ምልከታ ነው፡፡ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ፡፡መስማት ብቻ አይደለም ለለውጥ/ለበረከት እንድንሆን አምላከ ቅዱሳን ይርዳን፡፡እንዲህ ባሉ ኢትዮጵያዊ ጉዳዮች ላይ የምታነሳቸው ጉዳዮች ለለውጥ ያነሳሳሉ እራሴን እንደመለከት ያደርገኛል፡፡ለውጥ ከራ
ስ ይጀምራልና፡፡ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡እግዚአብሔር አምላክ ረጅሙን የአገልገሎት እድሜ ከሙሉ ጤንነት ጋር ይስጥልን፡፡እንዲህ ያሉ ኢትዮጵያዊ እውነቶች ያግባቡናል፡፡አዲስ አበባው ነኝ፡፡
ሊታሰብባቸው የሚገቡ ነጥቦች፦ ታላቅ ዓላማ ይዘው ብርቱ ጥረት የሚያደርጉ ሰዎች በአካባቢያችን ላይ የሚደርሰውን ውድመት ማስቆም ያልቻሉት ለምንድን ነው?—ኤርምያስ 10:
እየገደሉን አንደመርም ፤ በኢቲቪ ደጃፍ ላይ የተደረገ የሕዝብ ተቃውሞ ሰልፍ --
የቤተሰብ መሰባሰብ፡ አንድ የቤተሰብ አባል ሌላ የአውሮፓ አገር ውስጥ ሲገኝ፡:
ጋርቬይ የተወለደው እ.ኤ.አ. ነሐሴ 17 ቀን 1887 ዓ.ም ሲሆን ገና ከልጅነቱ ጀምሮ በሳል እየሆነ መጣ። ምክንያቱ ደግሞ አባቱ መፃህፍት አንባቢ እና ተመራማሪ በመሆኑ የአባቱን ፈለግ እየተከተለ ገና በልጅነቱ አያሌ መፃህፍትን አነበበ። በዚህም ጊዜ በአለም ላይ ያለውን ፍትሃዊነት እኩልነት፣ እና ታሪክን ሁሉ ማወቅ
ጀመረ። በወቅቱ ደግሞ ጥቁር የሆኑ ህዝቦች እንደ ሰው ልጅ ፍጡር አይታዩም ነበር። እጅግ ተጨቁነው በባርነት ሰንሰለት ተሳስረው መከራ የሚያዩበት ወቅት ነበር። በንባብና በትምህርት እየዳበረ የመጣው ማርክስ ጋርቬይ ይህን አስከፊ ህይወት ለመቀየር ተነሳ።
አንዱ ክላሽንኮቭ ጠመንጃ አንዱ ደግሞ ሽጉጥ ታጥቀዋል። ሲያስቆሙት ጃኬቱን ከጭንቅላቱ ያወርድ እና ይቆማል። በል ወደ እዚህ ‘ና’ እንሂድ ብለው ወደ ሌላ ቦታ ሊመሩት ሲሞክሩ፤ “አልሄድም የሕግ ቦታ እዚህ አለ፤ እዚህ እንግባ” ብሎ እምቢ ይላል።መጓተት ጀመሩ። እነሱ ይጎቱቱታል፤ እሱም ወደ ፖሊስ ጣቢያው ግቢ-ይጎትታቸ
ዋል።……”-ከታሪኩ-የተቀነጨበ።
መጀመሪያ በጨረፍታ, biofuels ልማት ግሪንሃውስ ጋዞች ልቀት እና ዘይት ላይ ጉልበታችንን ጥገኛ መቀነስ ነበር. እና biofuels ምርት ስንዴ, ስኳር የአታክልት ዓይነት እና oilseed አስገድዶ የሚሆን አዲስ ገበያዎች ለመክፈት, አድማስ 24 አዳዲስ ስራዎችን 000 2010 ለመፍጠር ጠቃሚ ውጤት, እና አኩሪ ዱ
ቄት 5,4 ሚሊዮን ቶን መተካት ነበር ፈረንሳይ በየዓመቱ በፕሮቲን ኮረት ምርቶች (ጥራጥሬዎችና ኬኮች) ይላካል. በዚህ መንገድ የቀረቡ, ቢዮኢየሉሲዎች በቅንዓት ያነሳሉ.
በሶማሊያ የፀረ-ሽብር ዉጊያ እና የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት 27.09.2017
ሾን ስፓይሰር “ ቀናት” ብለው በንግራቸው የገለጿቸው ጊዜያት፣ ሌተናል ጀኔራል ማይክል ፍሌን ኢራን ለደህንነት ስጋት መሆኗን የተናገሩባቸው፣ ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በመሆን ስለ ሰሜን ኮርያ የሚሳይል ሙከራ የተወያዩባቸው፣ እንዲሁም በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በ
ካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ውይይትና ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኙባቸው ጊዜያት መሆናቸው ሲታወቅ የአማካሪው ስህተት በፕሬዚዳንቱ ምን ያህል ችላ ተብሎ እንደነበር ማሳያዎች ስለመሆናቸው እየተነገረ ነው፡፡
እኔ-በጣም ቀይ የሆነች፣ ዳሌዋ ደልደል ያለ…
ስለ እነዚህም የመሰከረ ይህንንም ጽፎ ያለ ይህ ቀመዝሙር ነው ምስክሩም እውነት እንደሆነ እናውቃለን:
ማክዳ ከማን ይሆን ያረገዘችው ?!..ከማን እንዳረገዘች እና ያለምንም ሃፍረት እና ሰው ምን ይለኛል ባይነት ሆዷን አንገፍጥጣ መሄዷ የሰፈራችን መወያያ ሆኗል……!…የጽንሱን አባት ግን እሷና ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቁት! ብቻ ለሷም ለአርከበም ለአያቷም ፈጣሪ ማስተዋሉን ይስጣቸው!
3 “ኣብ ዝሓለፈ 15 ዓመታት ኣብ ኣካይዳናን ፖለቲካዊ ብስለትናን ኣማዕቢልናን ብዙሕ ነገር ተማሂርናን ኢና “
“እናያለን! አብይ መጥቶ ያስፈታችሁ!” የቂሊንጦ አዛዦች
የህብር ሬዲዮ ነሐሴ 25 ቀን 2006 ፕሮግራም
ከመሳይ ደጉሰው ውጭ ያሉት ተከሳሾች የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ናቸው፡፡ ተከሳሾቹ ከታሰሩ ከ6 ወር በላይ የሆናቸው ሲሆን በፍርድ ሂደቱ ከፍተኛ መጉላላት እየደረሰባቸው እንደሆነ በተደጋጋሚ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፡፡ እነ ማቲያስን ጥፋተኛ ያለው ፍርድ ቤቱ ለህዳር 22/2008 ዓ.ም ለውሳኔ ቀጠሮ ሰጥቷል፡
፡
15, 16. ብዛዕባ ዕዮ ስብከት እንታይ ኣረኣእያ ኣሎካ፧
ሎሚ፡- ከቅንጅት ዕውቅና ውጪ ከአቦይ ስብሀት ነጋ ጋር የተገናኘኸው በምን ምክንያት ነው;
የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን ያ መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ይመሰክራል። ሮሜ 8፡16 በአዲስ ኪዳን የሚመጣን ትንቢት ክርስቲያን በውስጡ ካለው የመንፈስ ምስክርነትን ሳይሰማ መቀበል የለበትም፡፡ ትንቢት ስህተት ሊሆን ስለሚችል መመርመር አለበት፡፡ እራሳቸው በልባቸው ከእግዚአብሄር ሳይሰሙ በትንቢት ተመርተው ህይወታ
ቸው የተበላሸ ብዙ ሰዎች አሉ፡፡