text stringlengths 0 200 |
|---|
10 አስተማማኝነት ነው. TSC ... |
ይህን ፅሁፍ ለሌሎች ሼር share ያድርጉ! |
ትምህርት የብቁ ዜጋ መፍጠሬያ መሳሬያ መሆኑ ሳይታለም የተፈታ ነው። ማጥቂያ መሳሬያም መሆኑንም ሳንዘነጋ ማለት ነው።ይህ በአንድ እንጨት ላይ ያለ ሁለት ባላ የሆነ መሳሬያ አገራችን ወደፌት ወይስ ወደኃላ ስትአስወነጭፍ ቆየች? የሚለውን አፅኖት ሰጥተን ልንመለከተው የሚገባ ጉዳይ ነው። ትምህርት በቀዳማዊ አፄ ሃይለ ስላ |
ሴ የአስተዳደር ዘመን ግብረ-ገብን መሰረትን ያደረገ ፣ ባህልን እና ወግን ያልለቀቀ ፣ ለምህራብዊያን ሕቡያን እጅ ያልሰጠ ተቋም በመሆን፣ ማህበራዊ አላፌነቱን የሚወጣ አገሩን የሚወድ ብቁ ዜጋ ትውልድ በመፍጠር ፣ በወቅቱ ቀ.ኃ.ስ የትምህርት ጥራት እንዲያድግ ትምህርት ለምርምር፣ ትምህርት ለምርት እንዲሆን በከፍተኛ ሁ |
ኔታ ቁጥጥር በማድረግ ትምህርት ላይ ትኩረት በማድረግ አስከ ዛሬ ሲያስመሰግናቸው የሚችል በትምህርት ዘርፍ ትልቅ ሊባል የሚችል ስራ ሰርተዋል።የራሳቸውን መኖሬያ ቤት (ቤተ-መንግስት) ለትምህርት ካላቸው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ መኖሬያቸውን ለብቁ ዜጋ ማፍሪያ ይሆን ዘንድ በስጦታ አበርክተዋል። አፄ ኃይለ ስላሴን ከመንበረ |
ስልጣናቸው በዓይል ገርስሶ መንበረ ስልጣኑን የተቆናጠጠው ወታደራዊ መንግስት ደርግም ቢሆን የትምህርት ፖሊሲ ለመደብ ትግል ቢያውለውም አገሩን የሚወድ ብቁ ዜጋ ከመፍጠር አኳያ የሚታማ እና የሚወቀስ ነው ብሎ መናገር አይቻልም። |
የኬንያው አትሌት ሞሰስ ሞሶፕ ትናንት በቺካጎ ማራቶን ሩጫ ሁለት የአገሩን ልጆች ዌስሊይ ኮሪርንና በርናርድ ኪፕዬጎን በማስከተል አሸናፊ ሆኗል። ሞሶፕ ሩጫውን በሁለት ሰዓት ከአምሥት ደቂቃ ከ 37 ሤኮንድ ጊዜ ሲፈጽም ይህም ለቺካጎ ማራቶን አዲስ ክብረ-ወሰን መሆኑ ነው። የኢትዮጵያው ተወዳዳሪ በካና ዳባ ደግሞ አራተኛ |
ሆኗል። በሴቶች ሩሢያዊቱ ሊሊያ ሾቡኮቫ ግሩም በሆነ 2 ሰዓት ከ 18 ደቂቃ ከ 20 ሤኮንድ ጊዜ ለተከታታይ ሶሥተኛ ጊዜ አሸናፊ ስትሆን ሩጫውን በሁለተኝነት የፈጸመችው እጅጋየሁ ዲባባ ናት። የሾቡኮቫ ጊዜ የብሪታኒያዋ ፓውላ ሬድክሊፍ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት ካስመዘገበችው የዓለም ክብረ-ወሰን በአንዲት ደቂቃ ያህል ብቻ |
ዘግየት ያለ መሆኑ ነው። |
ይህ እርምጃ ከሰሃራ በታች ያሉ አፍሪካውያን ስደተኞች በባርነት ሲሸጡ የሚያሳየው ቪዲዮ ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተወሰደ ነው። |
ሕመሙ አሁንም ያሠቃየኛል፤ እንዲሁም ከስክሌሮደርማ ጋር ተያይዘው የሚመጡ በርካታ በሽታዎች አሉብኝ። ከእነዚህም መካከል የጨጓራና የሳንባ ቁስለት እንዲሁም ከባድ ቃር ይገኙበታል። ያም ሆኖ ሕመሜን እያሰብኩ አልብሰለሰልም፤ እንዲሁም በሐዘን ስሜት በመዋጥ ጊዜ አላባክንም። ከዚህ ይልቅ ሌሎች የምሠራቸው ነገሮች አሉ። |
መቼም እሳቸው የሰጡህ መዝገበቃላቱ እስካሁን ድረስ አይኖርም አይደል? በተለይ የዚያን አካባቢ ባህል አስመልክቶ ትልቅ መጽሀፍ ጽፈው ነበር: |
ውሻ የበለጸጉ ሞቅ የበዓል ባርኔጣ ቆንጆ የካርቱን ባርኔጣ ጓንት የፈጠራ የበለጸጉ አሻንጉሊቶች በልግ እና ክረምት ልጆች ዎቹ ሴቶች ሞቅ ያለ ስጦታ የተለያዩ አይነት |
የ«እስካምፒስ» ፕሮጀክት አነስተኛ ማሳዎች ላሏቸው አርሶ አደሮች፣ |
እንጂነር ስመኘዉ በቀለ የሞተዉ በሰዉ እጅ ነዉ!!! ገዳዮቹም ታዉቀዋል!!! ነገር ግን “እራሱን አጠፋ” የተባለዉ ገዳዩቹ ይፋ ቢወጡ በሀገር ላይ ከፍተኛ ብጥብጥ ሊያስነሳ ስለሚችል ነዉ። በሌላ አነጋገር ገዳዩቹ የሚነኩ አይነት አይደሉም!!! ህዝቡ ደሞ የእንጂነሩን ገዳዮች በፍጥነት ይጠብቅ ስለነበር ነዉ የዛሬዉ መግለ |
ጫ የወጣዉ። አንድ እዉነት በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ። የአብይ መንግስት ሙሉ ለሙሉ የተጠናከረ ቀን!!! የገዳዮቹና የአስገዳዮቹ ማንነት ለህዝብ ይፋ ይደረጋል!!! አሁን ገዳዮቹ ይፋ ቢወጡ ትርፉ ብጥብጥ ነዉ። የሀያ ሰባት አመት እድፍ ደግሞ በአምስት ወር ዉስጥ አይለቅም። ሀገር በቅጡ ትረጋጋና፣ አሁን ያለዉ ስር |
ዓት ስር ሲይዝ። ህግ የበላይ መሆኑ በትክክል ሲረጋገጥ ያኔ ገዳዩቹም አስገዳዮቹም ከህግ ስር ይፋ ይደረጋሉ። እስከዚያ ቀን ድረስ ግን የፌደራል ፖሊስ መግለጫ ፍፁም ዉሸት ሁኖ ፍፁም ትክክል ነዉ። ዝም ብለን አንጫጫ አስገዳዮቹንና ገዳዮቹን የማዘናጊያ መግለጫ ነዉ የተሰጠዉ። “አልታወቀብንም” ብለዉ እንዲያስቡ የተደረገ |
ሌለኛዉ የወንጀል መመርመሪያ ዘዴ ነዉ ፌዴራል ፖሊስ የተጠቀመዉ። በተሩፈ ቀኑን ጠብቆ እዉነቱ ሲመጣ ይህ ፖስት ትንቢት ወይም ቅዠት ሳይሆን ሀቅ ሁኖ ይገኛል!!! |
_ጨለማቤት የለም ብየ መልስ ሰጥቻለሁ። አሁንም የለም። |
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣን ከመውጣታቸው በፊት ጀምሮ ” አማራና ኦሮሞ ላይለያይ የተሰፋ ህዝብ ነው።” በማለት በጣም ያምናሉ ። የሁለቱ ህዝቦች አንድነት ማረጋገጥ እጅግ የሚያረካው መሪ ነው። ይሄ መቼም ደግ ነው ። በተረፈ ዶ/ር ታሪክን እየጠቀሱ አንድነታችንን ከመናገር ራሳቸው በእናታቸው አማራ መሆናቸውን ደፍረው ቢናገ |
ሩና ልጆቻቸው ከ75% በላይ የአማራ ዘር እንዳለባቸው ቢመሰክሩና ለኦሮሞ እንደሚሰሩት ሁሉ ለአማራመ በተግባር ቢሰሩ አንድነታችን የት በደረሰ ኖሮ እላለሁኝ። |
ዜጎቹ ሕጋዊ ሆነው ይኖሩ እንደነበር የሚያረጋግጥ ሰነድና ግብር የከፈሉበት ማስረጃ በእጃቸው እንደሚገኝ፣ በ1996 ዓ.ም ወረዳቸውን (ጉራፈርዳን) በልማት ከዞኑ በአንደኝነት ያሸለሙ አምራች ዜጎች መሆናቸውን፣ መንገድ፣ ትምህርት ቤትና ቀበሌዎችን የገነቡ፣ ቤተ ክርስቲያን ያነፁና መልካም መስተጋብር የፈጠሩ መሆናቸውን መ |
ኢአድ አብራርቷል፡፡ |
በተለይ አሁን በቅርቡ በአንዳርጋቸው ፅጌ ዙርያ እተደረገ ያለው ፍፁም ኢ-ህገመንግስታዊ እና ህግን የጣሱ ተግባራት በቂ ማሳያዎች ይመስሉኛል፡፡ |
ይህ ተቃውሞ በመዲናችን ታላቁ አንዋር መስጂድ የሚከናወን እንደሚሆን ሁሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች ላይ ባሉ ዋና ዋና መሳጂዶች ላይ እንዲደረግም ተወስኗል፡፡ በመሆኑም ጁመዓ በሀገር አቀፍ ደረጃ ድምጻችንን ከፍ አድርገን የምናሰማበት የተቃውሞ ቀን ነው፡፡ |
“ምናይነት ደግ ኦሮሞ ነው” – አመሰገኑት። በዚያውም ለኦህዴድ መለመሉት።እውነትን በኦህዴድ/ኢህአዴግ ውስጥ ሊያስሳትም በሽግግሩ ጊዜ መጣ።ያገኛት ይሆን? |
የኢትዮጵያ ዘውዳዊ መንግሥት የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት (1923-1967) ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ የመጀመርያውን ዘመናዊ ሕገ መንግሥት ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 1923 ዓ.ም. ሲያወጡ፣ ከሩብ ምዕት ዓመት በኋላ ሐሙስ ጥቅምት 1948 ዓ.ም. እንዲከለስ አድርገዋል፡፡ የ1966 ዓ.ም. አብዮት ሲፈነዳ ያልተተገበረና በረቂቅነት |
የቀረ ‹‹የብሔረ ኢትዮጵያ›› ሕገ መንግሥትም ለውይይት ቀርቦ ነበር፡፡ |
በ፰፻ ዓመተ ዓለም አካባቢ ደአማት የሚባል መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ተቋቋመ። በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘው የሀ የደአማት ዋና ከተማ ነበረች። በየመን የሚኖሩት ሳባውያን በደአማት ላይ ተፅዕኖ እንደነበራቸው የሚታመን ሲሆን ይህ ተፅዕኖ ምን ያህል እንደሆነ ግን በእርግጥ አይታወቅም። ወደ ፬፻ ዓመተ ዓለም አካ |
ባቢ የደአማት መንግስት ከስልጣን ሲወድቅ በትናንሽ መንግስቶች ተተካ። ከነዚህ ትናንሽ መንግስቶች አንዱ አክሱም ሲሆን አካባቢውን እንደገና በአንድነት ለመግዛት ችሎ ነበር። |
«ኡመር አልበሽር የሱዳን ባለሙሉ ሥልጣንና ወሳኝ ፕሬዝዳት እና የሱዳን ጦር ሐይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆናቸዉ መጠን፥-የፀረ-ሽምቅ ዉጊያዉን ዘመቻ እቅድና ተፈፃሚነቱን በበላይነት በማቀነባበር ተጠርጣሪ ናቸዉ።» |
ሚስተር ራፋኤል በበኩላቸው እንዳሉት በኢትዮጵያ የተመቻቸ የኢንቨስትመንት ምህዳር እንዲኖር የውጭ ምንዛሬ እጥረት፣የቢሮክራሲ እና የቀረጥ ችግሮች መፍትሄ ሊሰጡባቸው ይገባል፡፡ |
በዚህ አዲስ ጥናት ላይ ተሳታፊ የነበሩት የኬምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪው ፕሮፌሰር ዴቪድ ስፒጌልሃልተር ሲያስረዱ በቀን አንድ ተጨማሪ ስኒ ቡና የሚጠጣ ወንድ እድሜው ላይ በአማካኝ በሶስት ወራት ያህል ሲጨምር ሴት ደግሞ በአንድ ወር ታራዝማለች። ምንም እንኳን ይህ አዲስ ጥናት በርካታ ባለሙያዎችን ያሳተፈና ዓመታት ፈ |
ጅቶ የተሰራ ቢሆንም ቡና እድሜን ማስረዘም አለማስረዘሙ ግን ሁሉንም ተመራማሪዎች እንዲስማሙበት አድርጎ አላቀረበም። |
7 ወእስከ ፡ አጽናፈ ፡ ሰማይ ፡ ምእታዉ ፤ |
ብቻ ምንስ ብትሆን ያው ሴት ነችና ወግ የባህሉን ተግደርድራ ሆኑ። ተግባቡ። ተዋደዱ። ተኙ። ተነሱ።…. እንደ ገና ተኙ። እንደ ገና ተነሱ። ከዚያም ከናካቴው አልጋ ለመወራረስ (ለዘለዓለሙ ለመጋራት)፣ በነገር ሁሉም ‘አንተ ትብስ አንቺ’ ተባብለው ሊኖሩ፤ እግዚአብሔር ልጆች ቢሰጣቸው ደግሞ ምድርን ሊሞሏት…. ተስማሙና |
ተፈጣጠሙ። አሳዳሪዋ ባለቤቷ ሊሆን ነውና ሽማግሌ ላኪም ተቀባይም ሆኖ ጉድ ተባለላቸው። – ለሰሪና ላሰሪው። ድል ባለ የባለፀጋ ድግስ ተዳሩ። ላልከዳሽ፣ ላትከጂኝ ተባብለው። በወግ በማእረግ ቃል ተገባቡ። |
ዶክተር አብይ ሳይወለድ መሌ ስለ ቀን ... 3 нед. назад |
ሐምሌ 19. በዓለ ቅዱስ ገብርኤል ቂርቆስና እየሉጣን ከእሳት ያዳነበት ቀን ነው/ቁልቢ ገብርኤል/ |
አቶ አስራት፡- የመጨረሻ የሚባል ሳይሆን በጋራ ለመስራትና ወጥ የሆነ አቋም ለመያዝ እንጂ ከምርጫ ጉዳይ ባለፈ ወደፊት በተጠናከረ መልኩ በጋራ ሊያሰራ የሚችል ሰፊ ጥናት የተደረገበት ረቂቅ ተዘጋጅቶ ለየፓርቲዎቹ ተበትኗል፤ ፓርቲዎቹም ተነጋግረው ለሚቀጥለው ስብሰባ ይቀርባል፡፡ |
የትግራይ ህዝብ ዋነኛ አጀንዳ ድህነትን መታገል ነው ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል |
ስሙኝማ…መቼም እኛን እንዳንሆን የሚያደርጉ ነገሮች እየበዙብን…አለ አይደል…ግራ የሚያጋባ ጊዜ ሆኗል፡፡ በብዙ ነገር ራሳችንን መሆን ሳይሆን…እንደሌላው እንድንሆን የሚፈለግ ይመስላል፡፡ አለበለዛ ለቃለ መጠይቅም፣ ለልዩ የበዓል ፕሮግራምም፣ ለምንም አንመችማ! |
መስሪያ ቤቶቻችን በተማሩ ሰዎች መሞላት አለባቸው: |
ፕረዚደንት ኢሳያስ ኣፈወርቂ ብዛዕባ 21 ጥሪ ተወሳኺ መግለፂ ሂቦም |
በወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለውን መፈናቀል ማስቆም የሚቻለው የህወሃት ፖለቲካ ሙሉ በሙሉ መቀየር ሲቻል ብቻ ነው! |
በኦሮሞ ተወላጆች ላይ የሚደርሰውን በደል ሲገልፁ “ያኔ ስም መለወጥ ይበቃ ነበር፤ አሁን ስም መለወጥ ባያስፈልግም ችግሩ ግን እንዳለ ነው” ብለዋል፡፡ ማስረጃ ሊጠቅሱልኝ ይችላሉ? |
"3ኛ. ዛሬ፤ የኢትዮጵያን የግዛት አንድነትና የፖለቲካ ልዕልና ፤ የዜግቿንም ነፃነትና አንድነት ጠብቆና አክብሮ የሚያስከብር መንግሥት የለም። በተፃራሪው ግን፤ የአንድን ብሄር ጥቅም ለማስጠበቅ ተብሎ የተፃፈ የድርጅት ህግ እንደ "" ህገመንግሥት"" ተቆጥሮ፤ ሀገሪቱን ለማፈራረስና ሕዝቧን ለመበታተን መሳሪያ በመሆን፤ |
ጥንታዊቷ ኢትዮጵያንና ዘለዓለማዊው ሕዝቧ እንዳልነበሩ ለማድረግ ይጠቀሙብታል ። ሀገር አፍራሽና ሕዝብ በታኝ ቡድን በትረ- ሥልጣን ጨብጦና ፤ ገደብ የለሽ ኃይል እየተጠቀመ ያሻውን በመስራት ላይ ነው ። የአንድ ጎሳ መሪዎች መላዋን ኢትዮጵያ እያፈራረሷት ናቸው ። ይህ ሀቅ ያልተዋጠላችው ዜጎች ይኖራሉ ተብሎ አይታሰብም |
።" |
፩. “በኔ ግምት አማርኛ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋንቋ የሆነው በተፈጥሮያዊ ሂደት አልነበረም አይደለምም። . |
እ.ኤ.አ በ2005 በአረመኔው መለስ የግድያ ጥቃት ሰለባ የሁኑትን ንጹሀን ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ታስታውሳላችሁን? |
ሒስ ለሥነ ጽሑፍ ሕይወት መጠበቂያ ዓይነተኛና ፍቱን መድኃኒት ነው። ሒስ ጉድለትንም ጥራትንም መግለጫ ጥበብ ነው። ማስተማሪያም ነው። እንደ ስድብ እንደ ነውር መቆጠር የለበትም። በሒስ መስተዋትነት ስኃውን የማይከላ ሥነ ጽሑፍም ሆነ ደራሲ ከበድን አንድ ነው። ተገቢ ቦታውም ቤተ መዘክር ነው። |
18 የአምላክ መንግሥት የሚያከናውናቸው ነገሮች ለሰው ዘር ዘላቂ በረከት እንደሚያመጡ ፈጽሞ አንጠራጠርም። በመሆኑም ለሰው ዘር ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ የሚያስገኘው የአምላክ መንግሥት ብቻ መሆኑን በልበ ሙሉነት መናገር እንችላለን። እንግዲያው ይህን እውነት ለሌሎች በቅንዓት እናውጅ!—ማቴ. 24: |
ይህን ስልህ እንዴት ? ማለትህ አይቀርም እንዴት እንደሆነ እና የ ኮንሰታንት ኖፕሉ ቃል ከ ኒቅያው በ ምን እንደሚለይ ቀጥለህ ተመልከት ግና ከ ኒቅያው ጋር ተመሳሳይ እንዳይመስልህ ተረጋጋና አንብበው፡፡ |
FBC - የአፋር ክልል ምክር ቤት ከ140 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ |
ህገ መንግስታችንና ህገ መንግስታዊ ስርአታችን ላይ እየተፈፀሙ ካሉት ጥሰቶች ጥቂት ኣብነቶችን ለመግለፅ ያህል፡- |
ተዓምር ፡ ሊሰራብህ ፡ ጌታም ፡ ሊከብርብህ ፡ ነው (፪x) [3] |
..ከዚህ ቀደም እዚህ አዲስ አበባ ትራንዚት አድርገህ ታውቃለህ?.. |
በጽሁፍ የተደረገን ዉል በቃላት ወይም በሌላ መልኩ በተደረገ ስምምነት/መግባባት ማሻሻል የሚቻል ከሆነ እንዴት ነዉ ታዲያ 2005 ስራ ላይ የሚዉለዉ? ማለትም በጽሁፍ የተደረገን ስምምነት በቃላት ማሻሻል በተወሰኑ ሁኔታዎች ዉስጥ እንደሚቻል ካየን፤ 2005 የጽሁፍ ስምምነቱ በቃላት ስምምነት መሻሩን ለማስረዳት ይከለክላል |
ወይ? እንደኔ አመለካከት ሊከለክል አይገባም፡፡ ምን አልባት ሌላ ስምምነት (ከጽሁፉ ሌላ) የለም የሚለዉ ወገን መሃላ እንዲደርግ ሊደረግ ይችላል፡፡ ይህ ወገን ሌላ ስምምነት አላደረግንም የጽሁፉ ብቻ ነዉ የሚል ከሆነና ስለዚህም የሚምል ከሆነ ምንድን ነዉ የሚደረገዉ? |
30 ኛውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክርቤት መደበኛ መርሃ ግብር በማስመልከት ተዘጋጅቶ በነበረው ኢትዮጵያን የሚመለከት የጎንዮሽ ጉባዔ ላይ ተሳታፊ የነበሩ የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ጉባዔውን ረግጠው ወጡ። ራሳቸውን በስም ያላስተዋወቁት እነዚሁ የኢትዮጵያ መንግስት ወኪሎች ጉባዔውን |
19_81_ከአላህም ሌላ አማልክትን ለእነሱ መከበሪያ (አማላጅ) እንዲኾኑዋቸው ያዙ፡፡ |
ፍትሕ፣ ነፃነት፣ ዴሞክራሲና እኩልነት ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ!!! |
14, 15. ይሖዋ ደምን አስመልክቶ የሰጠውን ሕግ መረዳታችንና መታዘዛችን አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? |
ሙሥሊም ቡድኖች ስጋት የደቀኑባት የማሊ ጊዚያዊ ሁኔታ ያሳሰባቸው የተመድ፡ የአፍሪቃ ህብረት፡ የምዕራብ አፍሪቃ መንግሥታት የኤኮኖሚ ማህበረሰብ፡ የዓለም ባንክ እና ሌሎች የብዙ ሀገራት ተወካዮች ተሳታፊዎች ሆነዋል። ጽንፈኛ ሙስሊሞችን ከሰሜን ማሊ ለማስለቀቅ አሁንም ጦርነቱ ቀጥሏል። ከጦርነቱ በተቃራኒ ባለፈው ጎርጎሪዮ |
ሳዊው 2012 ዓመት፣ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በመንግስት ግልበጣና በማሊ ለሁለት መከፈል ምክንያት አልተሳካም። ሀገሪቷ በአንድ በኩል ከጽንፈኛ ሙስሊሞች ጋር እየተዋጋች በሌላ በኩል በሐምሌ መጨረሻ ሊካሄድ ለታቀደው ምርጫ ዘመቻ ዝግጅት ላይ ነች። |
ኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተካሄዱ ግጭቶች ሳቢያ፡ የሰው ሕይወት መጥፋቱና ብዙዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው ይታወቃል። የውጥረቱ አሳሳቢነት የኢትዮጵያን ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የዓለሙን ህብረተሰብ ትኩረት እንደሳበ መሆኑ ይዘገባል። |
ሃበሻነት ምንድን ነው…? ሃበሻስ ማን …? ሙሉጌታ ተስፋዬ |
የሀገራችን አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች፣ በሁሉም ደረጃ የምትገኙ የሀገራችን |
1፤ በእግዚአብሔር ፊት የቀረቡና የሞቱ ሁለት የአሮን ልጆች ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን ተናገረው፤ |
13. ጸሃዩ መንገሻ — የወልዲያ ከተማ ከንቲባ— ትግሬ |
“ማስተር ፕላነዩ ተመልሶ ይመጣል።” አቶ ኩማ ደመቅሳ |
አዜብ መልቀቂያ አስገቡ፤ ጄ/ል ሳሞራ ስልጣናቸውን ሊነጠቁ ነው -(ከኢየሩሳሌም አርአያ) |
– ብአዴን በሃሳብ ብልጫ መምራት አልቻለም |
እንዲሁም የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን ከጦርነት እርስ በእስር መጠፋፋት በማላቀቅ ሰላማዊ ቀጠና ለማድረግም ተስማምተናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ በዛሬው እለትም አንድ ትልቅ ልኡክ ወደ ጂቡቲ መላኩንም አንስተዋል። |
- ሌሎችም ዓለም አቀፍ ሕግን የሚመለከቱ መሠረታዊ ነጥቦች |
ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ! በዋሽንግተን ዲሲ (የዲሲ የጋራ ግብረ ሃይል) |
“በባቢሌና ሐረር አካባቢዎች ግጭት አልተቀሰቀሰም ፤ መንገድም አልተዘጋም”- ዶክተር ነገሪ ሌንጮ |
ሌላው በአማርኛም ሳይቀር የምንጠቀማት ቃል አለች። ጉዲፈቻ። ጉዲፈቻ ማለት የሌላውን ሰው ልጅ እንደ ራስ አድርጎ ማሳደግ ማለት ነው። ጉዲፋቻ የሚለውን ቃል በአማርኛ መጠቀማችን በራሱ የሚያሳየው፣ የሌላውን ልጅ እንደራስ አድርጎ የማቀፍ ባህል፣ በኦሮሞው ማህበረሰብ ዉስጥ ምንም ያህል ስር የሰደደ ባህል እንደሆነ ነው። |
የኦሮሞው ማህበረሰብ፣ ትግሬ ይሁኑ አማራ፣ ጉራጌ ይሁኑ ከፊቾ ፣ ከሌላ ዘር የሆኑትን እንደራሱ አድርጉ የሚያሳድግ ማህበረስብ ነው። ደግሜ አሰምርበታለሁ፣ ከሌላው ጋር የተዛመደ፣ የተዋለደ፣ የዘረኝነት ነገር የሌለበት ማህበረሰብ ነው። |
አማርኛ BBC News, አማርኛወደ ዋናው ይዘት ይለፉ ክፍሎች ዜና ኢትዮጵያ ቪዲዮ በጣም የተወደዱ ዜና ኢትዮጵያ ቪዲዮ በጣም የተወደዱ በሠርግ ዕለት ማታ የሚጠበቀው 'የደም ሻሽ (ሸማ)' ምንን ያመላክታል? |
“ከህዝቦቼ የተወሰኑ ቡድኖች እስከ እለተ ቂያማ ሀቅን በመያዝ የበላይ ከመሆን አይወገዱም፤ እነርሱን ያዋረደ አይጎዳቸውም” |
Kerching የመስመር ላይ የቁማር ሞባይል ጉርሻ _ £ 500… |
ወደ መስቀል አደባባይ የተጓዘውም ከፊትና ከኋላ ድባብ በያዙ ካህናት፣ ማዕጠንት በያዙም ጳጳሳት ታጅቦ ነበር፡፡ ይቅርታ ይደረግልኝና ካለፈው ጊዜ ይልቅ የፓትርያርኩ ቀብር የመሰለን ይኼኛው ነው፡፡ የጉዞው ሥነ ሥርዓት አዘጋጆቹንም ሆነ አከናዋኞቹን ያስመሰገነ ነበር፡፡ እመለስበታለሁ፡፡ |
“መቀየር ያለባቸው የሥቃይ ምርመራ የሚፈፅሙት ናቸው” |
በመጀመሪያ ሁሉ እኔ አስገራሚ ሥራ ማድነቅ እፈልጋለሁ, ምርጥ ስራ !!! |
በነገራችን ላይ አቶ ዳዊት ራያ ቢራ በሚቀጥለው አመት እውን እንዲሆን የ1.6 ቢሊዬን ብር አክሲዬን በመግዛት ለልማቱ ያላቸውን ቁርጠኝነት አሳይተዋል፡፡ በዚህም ከራያ ቢራ አክሲዬን ማህበር የ25 በመቶ ድርሻ አላቸው፡፡ |
የሴቶች ከ20 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለኬንያው ጨዋታ ዝግጅቱን ቀጥሏል – Soccer Ethiopia |
በከርሠ ምድር የነዳጅ ውጤቶች ወይም ግብዓቶች ደጋፊነታቸው የሚታወቁት ስካት ፕሩቲ የኦክላሆማ ግዛት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ናቸው፤ የአካባቢ አየር ጥበቃ መሥሪያ ቤትን ይመራሉ ተብሎም ይጠበቃል። |
አውሮፕላን የሰራ ኢትዮጵያዊ ታዳጊ amazing - Video |
v. በውስጡ የሚያድግና የሚበቅል የእውነት ዘር የያዘ ነው |
ወጣቱ የለውጡ ተጠቃሚ እንዲሆን በተረጋጋና አስተውሎ በተሞላበት መንገድ ሊንቀሳቀስ ይገባል…አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ |
« አንዳንዴ ከሁኔታዎች ጋ ራስን ማስተካከል ያስፈልጋል። ሁሉም ለራሱ መታገል አለበት። ያ ማለት በአንድ ተቋም ላይ ጥገኛ በመሆን ፋንታ በእውቀቴ እና በችሎታዬ በመጠቀም ክብሬን አስጠብቄ የምኖርበትን መንገድ ማግኘት የኔ ፋንታ መሆን አለበት። » |
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ [ሸንጎ] ኦፊሴላዊ ድረ ገፅ - ውይይት በሀገራችን የስብዓዊ መብት ችግሮች |
ኢህአዴግ ለእኛ… ስለእኛ… ከእኛ በላይ አውቆ???? |
የእግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች ምርጫ ለአራተኛ ጊዜ ተራዘመ _ ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic |
የ፲፱፻፶፬ ዓ.ም የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓት አዋጅ ፥ የቅጣት አፈጻጸም ፥ ስድስተኛ መጽሐፍ ፥ የቅ... |
« በምርጫው የተወዳደሩት ዋነኞቹ እጩዎች በደጋፊዎቻቸው ዘንድ ትልቅ ተሰሚነት ያላቸው ይመስለኛል፣ እና ህዝቡ እንዲረጋጋ፣ ከኃይል ተግባር እንዲቆጠብ እና የምርጫውን ውጤት እንዲጠባበቅ የማድረግ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል። ከዚያ በምርጫው ታይቷል የሚሉት ያልተስተካካለ አሰራር ካለ ያለውን ሕግ በመከተል እንዲጠ |
ይቁ እና የሕግ የበላይነትን እንዲያከብሩ እናሳስባለን። » |
ፍሽለት ፈስቲቫል ህግደፍ ኣብ ከተማ ኤድመንተን (ካናዳ) |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.