text
stringlengths
0
200
የስነ-ምግባር መኮንን በህግ፣ በስነምግባር ፍልስፍና፣ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በማኔጅመንት፣ በሶ አዲስ አበባ መንገዶች ትራንስፖርት ቢሮ የትራንስፖርት ባለስልጣን 2016-04-15
"ፔንሲልቬንያ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ፖሊሲ ​​ማዕከል ባካሄደው አንድ ጥናት ላይ ልጥፍ የዶክትሬት ተማሪ ማቴ Motta peu መሠረታዊ እውነታዎች ስለ እውቀት የሌላቸው ሚስጥራዊነት ኦቲዝም ጋር ግለሰቦች ""እና ማመን ይበልጥ ናቸው« እንደሆነ ይናገራል ከኤክስፐርቶች የበለጠ ዕውቀት አላቸው. ይህ ከመጠን በላይ በራስ የመ
ተማመን ሂደት በዘርፉ ከሚገኙ ባለሞያዎች ጋር ሲነፃፀር የፀረ-ድሮ በሽታን ያመጣል. አዋቂዎች ይህ ጥናት ናሙና 1.310 34% ኦቲዝም ያለውን ይቻላል መንስኤዎች ላይ ተጨማሪ ሳይንቲስቶች ተሰማኝ መሆኑን አሳይቷል. ከሐኪሞች የበለጠ እንደሚያውቁ ለሚያስቡ ሰዎች ይህ ቁጥር ወደ ቁጥር 36% ይደርሳል."
ይህ ጥር 2016 Nike Store ኩፖን ልክ እስከ የ 1 / 4 / 16 ነው.
አባ ዱላ ገመዳ አሁን በአገሪቱ በተለይም በኦሮሞ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው ግድያና ረገጣ ሳቢያ በአፈ ጉባኤነት ለመቀጠል እንደሚቸገሩ መናገራቸው አይዘነጋም። በአማራና በኦሮሚያ ክልል የህዝብ እንቢተኛነት በማየሉ የህወሃት ወዳጅ የነበሩት ኦህዴድና ብአዴን እያደር ወደ ህዝብ ሃሳብ መመለሳቸው በድርጅቱ ውስጥ መፈርከስ
ን፣ አለመተማመንን፣ ማፈንገጥን ማስከተሉ በድርጅት ልሳኖችና ደጋፊዎች ዘንድ በተደጋጋሚ የሚነሳ ጉዳይ ነው። ሁለቱ ድርጅቶች በህዝብ ለህዝብ ስብሰባቸው ላይ ያሳዩት መናበብ፣ ብአዴን ልደቱን በጨፌ አዳራጭ ሲያከብር አባዱላ ያቀረቡት ደምና እትብትን ያቆራኘ ንግግር፣ ” የኦሮሞ ደም ደሜ ነው፣ የማራ ደም ደሜ ነው” የሚሉ
ት መፈክሮች በእርግጥም ሁለቱ ድርጅቶች ወዴት እያመሩ ነው? የሚል ሃሳብ ካስነሳ ቆይቷል።
ወደ ኪነጥበብ ዓለም የተቀላቀሉት በ1940ዎቹ መጨረሻ ሲሆን የ4ኛ ዓመት ተማሪ ሳሉ ለምረቃ ፕሮግራም “እዮብ” የተባለ ቴአትር ተዘጋጅት ስለነበር በዚያው ሰሞን ተከፍቶ በነበረው የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ቴአተር ቤት ዉስጥ ይኸው ተውኔት ማታየቱን ተከትሎ ነው ወደ ጥበብ መስመር የገቡት፡፡ በተውኔቱ መሪ ተዋናይ እዮብን ሆነ
ው የተጫወቱት ተስፋዬ ገሠሠ ነበሩ፡፡
ካላግባብ፣ ከሕግና ከሰብዓዊ መብት ውጭ ጋዜጠኛ እስክንድር ከልጁና ከባለቤቱ በስተቀር ማንም ወዳጅ ዘመድ እንዳይጠይቀው መደረጉ በገዥው ፓርቲ የፖለቲካ አመራሮች ግለሰባዊ ትዕዛዝ እንደነበር ብዙዎች ሲተቹት እንደነበር ይታወቃል። ከዚህም ሌላ የምዕራባውያን ሀገሮች ባለሥልጣናትና መንግሥታት ካላግባብ እንደ እስክንድር በእ
ስር ላይ ያሉት ጋዜጠኞች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ፖለቲከኞች እንዲፈቱ እየጎተጎቱ ይገኛሉ።
6 እንግዲህ ሁልጊዜ ታምነን፥ በእምነት እንጂ በማየት አንመላለስምና በሥጋ ስናድር ከጌታ ተለይተን በስደት እንዳለን የምናውቅ ከሆንን፥
ከ ሀ እስከ ፖ (የስራ ቅጥር) እጅግ አስቂኝ አዝናኝ ድራማ ከኮሜዲያን ቶማስ እና ናቲ/Ke Ha Eske Po Very Funny Video Tomi & Nati
ጨዋታውም ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ነው የተጠናቀቀው።
HAITI - እኔ ስለማልፈልገው አልፈልግም, አልረሳውም.
አዳዲስ ግምገማዎች ስለጀመሩ የሱን. .. በመስጠት
• እንደተለመደው www.ethiopiafirst.com እና ሀገር ፍቅር ሬዲዮ ውሳኔውን ያውጁታል፣
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ችግሩ ጎልቶ በተከሰተባቸው አካባቢዎችም በመገኘት ሰላምን ለማስፈን ያደረጉት ጥረት በህዝቡ ዘንድ በጎ ምላሽን ያስገኘ እንደነበር የምናስታውሰው ነው፡፡ ይህ ግን በራሱ በቂ ባለመሆኑ በእነዚህ አካባቢዎችም ሆነ በመላ አገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ፡፡
በቅርቡ የተጣለውን የቀን ገቢ ግምት ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የስራ ማቆም አድማ ቀጥሏል _ Ethiopia Nege
ግጥም በውዝዋዜን ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቀሃል፡፡ እስኪ ስለዚህ ጉዳይ አብራራልኝ?
ስለዚህ አሉ ቅዱስነታቸው ሰለዚህ “ቤተክርስቲያንን መንከባከብ” ማለት በውስጣችን ያለውን የእግዚኣብሔር መንፈስ በውስጣችን እንዳለ ከግምት በማስገባት ሊሆን እንደ ሚገባ የጠቀሱት ቅዱስነታቸው ይህንን በተመለከተ የሚከተለውን ብለዋል፣
Home » Amharic Translations » የ1776 ዓ.ም. የአሜሪካ ነጻነትን ያበሰረዉን መግለጫ በማወደስ፣
10ን ያነበበችልኝ ሲሆን ጥቅሱ፣ ይሖዋ አምላክ “እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ . . . በጽድቄም ቀኝ እጄ ደግፌ እይዝሃለሁ” እንዳለ ይናገራል። ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት የጀመርኩት ያን ጊዜ ነው። ይህ ከሆነ ስምንት ዓመታት ያለፉ ሲሆን አሁንም አምላክን በሙሉ ልብ እያገለገልሁ ነው፤ በተጨማሪ
ም ያለብኝ በሽታ እንዲቆጣጠረኝ ላለመፍቀድ ቁርጥ ውሳኔ አድርጌያለሁ። ይሖዋ ‘ከሰብዓዊ ኃይል በላይ የሆነ ኃይል’ ስለሰጠኝ አዎንታዊ መሆን ችያለሁ።—2 ቆሮንቶስ 4:
Home News በአፋር ክልል በመብረቅ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ
ምን ገጽታዎች በ Google ግምት ውስጥ ይገባቸዋል?
አዲስ የሳይበር ጥቃት መከሰቱ ተገለጸ - display - Information Network Security Agency
ሮሜ 4 ፥1-5 1 እንግዲህ በሥጋ አባታችን የሆነ አብርሃም ምን አገኘ እንላለን? 2 አብርሃም በሥራ ጸድቆ ቢሆን የሚመካበት አለውና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ዘንድ አይደለም። 3 መጽሐፍስ ምን አለ? አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት። 4 ለሚሠራ ደመወዝ እንደ ዕዳ ነው እንጂ እንደ ጸጋ አይቈጠ
ርለትም፤ 5 ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።
· ፕሬሱ ዋነኛ የርዕዮተ ዓለም መሳሪያችን ነው፡፡
ፕሬዚዳንቱ ወደ አዲስ አበባ የመጡት በሞቃዲሾ ጥቃት ከተፈፀመ ከቀናት በኋላ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት እንዳደረገችው፣ ጦሯን ወደ ሶማልያ ትልክ እንደሆነ ግን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አላረጋገጡም፡፡
“የፖለቲካ ምህዳሩን ማስፋት ከተፈለገ የኛ መፈታት ብቻ በቂ አይደለም” ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር የተለቀቁት አንጋፋው ፖለቲከኛ ዶ/ር መረራ ጉዲና ቡራዩ “አሸዋ ሜዳ” አካባቢ በሚገኘው የመኖሪያ ቤታቸው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ደማቅ አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን ከእሳቸው ጋር 13 የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ
በርግጥ ይህ ለትግሉ ቀጣይነት አማራጭ ከመፈልግ የመነጨ ቢሆንም የድርጅት ጋጋታ ለብቻው መፍትሄ ልሆን አይችልም። ትግላችን የሚለካው ሃገር ውስጥም ሆነ ውጭ ባሉት የድርጅቶች ብዛት ቢሆን ኖሮ ለህዝባችን ያሰብነውን መልካም አስተዳደር እውን ባደረግን ነበር።
የረቂቅ ሪፖርቱ ይዘት ለሁለቱም ወገን አስገራሚና አዲስ ነገር ያካተተ መሆን የለበትም፡፡ ምክንያቱም ምርመራው ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በክርክሩ ቁልፍ ጉዳዮች/ጭብጦች/ እና ማስረጃ ላይ ከሁለቱም ወገን ጋር ግልጽ ውይይት እየተደረገ ምርመራው የሚቀጥልባቸውና የማይቀጥልባቸው የአቤቱታው ነጥቦች በግልጽ የሚታወቁ ስለሆነ ከ
ዚህ ውጭ በሪፖርቱ ውስጥ የሚካተት ነገር ሊኖር አይገባም፡፡
ጆኒ ዘ-ገዳም የሚል ስያሜ የተሰጠው ዮሀንስ ቤቱን በጣም ስለሚወድ ነው ለቀናት ብቻ ሳይሆን ለሳምንታት ከቤቱ ሳይወጣ ይቆያል:
ነገር ግን ለሁሉም የሕዝብ ጥያቄዎች መልስ እንደሆነ ሳይሆን መንግሥት ሊወስዳቸው ካሰባቸው እርምጃዎች መካከል እንደ አንድ ተደርጎ የሚወሰድ ከሆነ ጥሩ ዜና ነው ይላሉ።
አቡነ ማትያስ “ምን መጣ ብላችሁ ነው የምትንጫጩ? በማለታቸው ከዋሸንግተን ህዝብ ጋራ በግጭት እንዳሉ ሰማሁ። ምንም እንኴ ዲሲ ላይ በተፈጠረው ችግር በሃሳብ ሳንግባባ ቀርተን ብንለያይም፤ አልፌ አልፌ በስልክ መነጋገሬን አላቋረጥክሙ ነበርና ከራሳቸው ለመስማት ደውየ አነጋገርኳቸው። የሰጡኝ መልስ “ኤርትራ ላይ አለቀ የ
ምትሉት ኢትዮጵያዊ ሁሉ መጀመሪያውንስ በሰው አገር ምን ለማድረግ ሄደ? እንኳን አሰብ ኤርትራ ቀድሞውንም የኢትዮጵያ አካል አልነበረችም። እንኳን አስብ የአክሱም ታሪክም የናንተ አይደለም። ገና እናንተ የማትወዱትና የማትቀበሉት ብዙ ነገር ሲደረግ ታያላችሁ” የሚል የቁጣ ቃል መለሱልኝ።
በ CFTC ዎቹ ምርመራ ገና በለጋ ደረጃ ላይ ገና ሳለ, ይህ ከተቆጣጠሪዎችና በራሱ ቁጥጥር ሥር crypto ልውውጦች በማስቀመጥ ላይ ከባድ ፍላጎት እንዳለን ያሳያል. በተለየ ሁኔታ, የ CFTC ዋና ሠራሽ የዋጋ ጭማሪ በመግባት ገበያ እንደ በማነፍነፍ እንደ ወይም ነጋዴዎች ቢሆን የንግድ ተግባራት ተጽዕኖ እንደሆነ እየ
መረመርነው ነው.
የመጀመሪያው መከራከሪያቸው ንግግርን ወንጀል በማድረግ ከሚገኘው ጥቅም ይልቅ፣ ጥላቻ ባለው ንግግር የሚፈጠረውን ጉዳት መታገስ የሚያስገኘው ይበልጣል የሚል ነው፡፡ ንግግርን ማፈን በርካታ መብቶችን እንዲጣበቡ ያደርጋል፣ በርም ይከፍታል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ማንኛውም መጥፎ ሐሳብ የሚጠፋውና ማምከኛ ሊሆን የሚችል ተቃራኒ ሐ
ሳብ በማቅረብ እንጂ ንግግሩን በመከልከል አይደለም፤ መንግሥትም የምንናገረውን ነገር ይዘቱን ሊመርጥልን አይገባም፤ ግለሰቦችም ክፉን ከበጎ ለይቶ የማወቅ አቅምም ችሎታም ስላላቸው ይኼንኑ ነፃነታቸውን ማክበር ተገቢ ነው፡፡ ሕግም ቢሆን ክፉ የማሰብንና የመናገርን ባሕርይን ሊቀይር አይችልም፤ ስለሆነም ወንጀል ማድረጉ ፋይ
ዳ ቢስ ነው ይላሉ፡፡
የሥነ-ልቦና ምሁራን ሰዎች ማንኛውንም ዓይነት ለውጥ የሚቃወሙባቸውን የተለያዩ ምክንያቶችን ይዘረዝራሉ፡፡ ለምሳሌ ሰዎች የሚሰበክላቸው ለውጥ ጥቅሙ ላይታያቸው ይችላል ወይም የሚጎዳቸው ዓይነት ይሆናል፤ ለውጦቹ በእርግጥ ይመጣሉ ብለው ማመን ይቸገራሉ ወይም ይመጣበታል የተባለው መንገድ አያሳምናቸውም፤ ለውጡን አመጣለሁ ወ
ይም እመራለሁ በሚለው አካል እምነት ላይኖራቸው ይችላል፤ ለውጡን ቅድሚያ ላይሰጡት ይችላሉ ወይም ደግሞ ለውጡ ለነርሱ ዋጋ የሚሰጥ (ወይም ከለውጡ በኋላ ተወዳዳሪ የመሆን አቅም ያላቸው) አይመስላቸውም፤ ለውጡ የተለየ ክህሎት ወይም ሌላ መለያ ያላቸውን የሚጠቅም ብቻ ሊታያቸው ይችላል፤ ለውጡ ተጨማሪ ኃላፊነት ወይም ሥራ
ይዞባቸው የሚመጣም ሊመስላቸው ይችላል፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ ሰዎች ከለመዱት የምቾት ዞን መውጣት ይከብዳቸዋል፡፡
የምርምር ግኝታቸውም ጥጆች ሲታመሙም ኣዲስ የመድኃኒት፣ ምግብና ፈሳሽ መስጫ ዘዴ ሆኖ ተገኝቷል። [278] ለምሳሌ ያህል የእንቦሳ ተቅማጥ እንደ ስው ኮለራ (Cholera) ብዙ ጥቃት የሚያደርሰው ከኣካል ውስጥ ውሃ እየተመጠጠ ስለሚያልቅ ስለሆነ ውሃውን ለመተካት ጥጆቹን ሓኪም ቤት መውሰድና ማሳከም ለገበሬው ብዙ ወጪ
ያስወጣ ነበር። ከዶክተሩ ግኝት በኋላ ግን ትክክለኛውን የጨውና ስኳር መጠን ያለውን ንፁህ ውሃውን በቱቦው ማጠጣት ስለሚቻል ወጪ ቀንሷል። [279] [280] [281] ዶክተሩ ለሞያቸው ካበረከቷቸው ኣንዱ ይኸን ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ማቅረባቸው ነው። ከእዚያም ወዲህ ጥቅሙ ቢጋነንም [282] የእንገር ንግድ ኣዳዲስ የዓለ
ም ገበሬዎችና ኣምራቾቹ የገቢ ምንጭና የመድኅን የሕክምና ዘዴ ከመሆኑ ሌላ የሰው እናት እንገርና ወተትም ኣጠቃቀምም ተሻሽሏል። [283] [284] [285] የምርምር ውጤታቸውም ጤናማ እንስሳትን ለማሳደግ መራዳትና [286] ሓኪሞችንም ከመጥቀም ሌላ [287] [288] ለሌሎች እንስሳትም ሥራ ላይ ውሏል። ምሳሌ – [28
9] [290] [291] [292] [293] [294] [295]
 ከአለማጣ እስከ ጮቢ በር ድረስ መኪና መሄድ ይችላል ከዚያ በኋላ ግን ማለፍ አይቻልም ። ህዝቡ ግን ለምንድን ነው ቆቦ መሄድ የተከለከልነው እያለ ነው። ምን ሊሆን እንደሚችል ገና አልታወቀም!
የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫን የሁልጊዜ ሥራ ያድርጉ!
ኦጋዴንን ከኦሮሞ ከአማራ እና ከሌሎችም ብሔረሰቦች ነፃ አድርጎ በተዳከመችና ሽብር ላይ በምትኖር ኢትዮጵያ ላይ ነፃነቱን ለማወጅ ነው :
← “አሁን ላይ እንደቡደን መጫወት መቻላችን ጥንካሬን አላብሶናል” አራፋት ጃኮ
ሲጋራ ማጤስን ማቆም፡- ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ ሲጋራን የሚያጤሱ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ለጀርባ ሕመም ተጋላጭ ናቸው፡፡
እውነተኛ አውሎ ነፋስ በሚመጣበት ወቅት ባህሪ ባዶ ቦታ ላይ ክፍተት መፈለግ እና እሽታ ለመፈለግ መሆን አለበት. ወለሉ የሰውነት አካል ባለው ሰፊ ቦታ ላይ በጭራሽ መንካት የለበትም, እግር በእግሮቹ ውስጥ አንድ ላይ መሆን አለበት እና እጆቹን በእግሮቹ ዙሪያ አስገብተው ማስቀመጥ የለባቸውም.
"; ይህ የጀመረው ዘመቻ በአሜሪካን ዋና ዋና ክፍለግዛቶች ሊደረጉ የታቀዱ የድምጻችን ይሰማ ሰልፎች ""ጸረ ኢትዮጵያ"" ናቸው በማለት ይህንን መልእክት በእንግሊዘኛ ለቆታል:"
የአማራና ኦሮሞ ፍቅር አንድነት ፓለቲካ ሳይሆን የሀገር ሕልውና ነው! – አክቲቪስት ጀዋር መሀመድ
ቋሚ ሲኖዶሱ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ከፍተኛ ማስጠንቀቂያ መስጠቱ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አሁን ባለው ሁኔታ ተጠሪነቱ ለአስፈፃሚው አካል አይደለም። በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው። ይህ ደግሞ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብ የሚቆጣጠረው መሆኑን ያሳያል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከአባላቱና ከተለያዩ ተቋማት በሥራ አመራር ቦርድ ውስጥ የሚወክላቸው ዜጎች ድርጅቱን በበላይነት ይ
ከታተላሉ።
5 ኩዌኩ አንዶህ – 14 አክሊሉ አየነው – 6 አይናለም ኃይለ
ማሻሻል እና 1000 በላይ ልምምድ ጥያቄዎች ጋር ሰዋሰው ትክክለኛነት ፍጹም!
አሁን ማንሳት የፈለግኩት ግን ነገሩን በበጎ ተመልክተው “ምን ችግር አለው? ዋናው ብቃት ነው እንጂ ዕድሜ አይደለም። እስከቻለች ድረስ ትሁና።” ያሉትን ነው።
“ኣነ ግና፡ ብዘይካ ብምኽንያት ምንዝርና ንሰበይቱ ዚፈትሓ ዅሉ፡ ንዝሙት የቃልዓ።”—ማቴዎስ 5:
አቶ አዲሱ በበኩላቸው የምርት ዕድገት ከዓመት ዓመት እየተሻሻለ እንደመጣ ዘንድሮ ከውጭም ከውስጥም የተከሰተው የዋጋ ንረትና የዝናብ እጥረት በተፈጠረው ችግር ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል። በድርቅ ምክንያት በተፈጠረው አደጋ እስካሁን አንድም ሰው እንዳልሞተ የገለፁት አቶ አዲሱ፣ ተጐጂዎቹ እስካሁን ባለው መረጃ በሴፍቲ ኔ
ት የታቀፉትን ጨምሮ 5 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብቻ ናቸው። በሱማሌ፣ ከፊል ኦሮሚያና ደቡብ ላይ በተከሰተው ድርቅ የተጐዱ ሕፃናት መኖራቸውን የተናገሩት አቶ አዲሱ ቁጥራቸው እንደሚባለው 6 ሚሊየን አይደለም። በአካባቢው የተወለዱ ሕፃናት ቁጥር ራሱ 6 ሚሊየን አይሞላም ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት በድርቅ ምክንያት የተከሰተ
ውን ችግር ከ2 እስከ 3 ወራት ባለው ጊዜ ወደ ነበረበት እንደሚመልሰው በርግጠኝነት እየተናገረ ነው።
የፖለቲካ እስረኞች ፍትሕ ሳያገኙ በቀጥሮ እየተንገላቱ ነው
በሰውነት ውስጥ እንደ ኒኮቲን ካሉ ተመሳሳይ ተቀባይ ተቀባይ ተውሳኮች ጋር የሚገናኙ ጠቃሚ የሆኑ ጽሁፎች አሉ. ስለ ንጥረ ነገር ነው ዜጋበተመሳሳይ ጊዜየጭንቀት, ጭንቀት, እና ማጨስ ከማቆም ጋር የተቆራመደ አቅም, የኒኮቲን አስተዳደር (የመታዘዝ በሽታን) ይቀንሳል.
ካምፑ እንደደረስን ስደተኞቹ በሠልፍ ሆነው ወደ ተደረደሩበት አመራሁ። አብዱል መሃመድ እባላለሁ ያሉኝና ከበለዶይን አካባቢ እንደመጡ የነገሩኝን ስደተኛ በአስተርጓሚ አናገርኋቸው። ከሁለት ወር በፊት እንደመጡ ነገሩኝ። “በድርቅና በረብሻ ምክንያት ነው የመጣሁት” አሉ፡፡
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ እኔ ፡ የማመልከው
“ነገሩን ቀላል አድርግ፣ ከዚህ በታች ብቻ ግን አታቅለው” አሉ ይባላል።
ኢትዮጵያ ውስጥ የግብ ጠባቂ ችግር አለ ተብሎ ይነገራል። ነገር ግን በጣም ትኩረት ሊሰጥ ይገባል። አቅም እያላቸው ብዙዎቹ የመሰለፍ እድል ማግኘት አልቻሉም። ትልቅ ግብ ጠባቂ መሆን የምንችለው የመጫወት እድል ሲሰጠን እኮ ነው። ይህ በሌለበት ሁኔታ በረኛ የለም ይባላል። እድል ከተሰጠን ብዙ ነገሮችን መስራት እንችላለን
። እኛ ሀገር ታዳጊ ናቸው ፤ ብዙ ልምድ የላቸው እየተባለ በረኞችን ያስቀምጣሉ። ግብ ጠባቂነት እንደ ሜዳ ላይ ተጨዋች አይደለም። የተወሰነ ደቂቃም ቢሆን መጫወት ስትችል ነው ልምድ የምታገኘው። ስለዚህ ክለቦች ለግብ ጠባቂዎች ትኩረት ሊሰጡ ይገባል።
የተከበራችሁ አንባቢያን ዋናው ኮፒዎች ቀጥለው የተመለከቱት ናቸው። የተስፋዬ እጀ-ጽሑፍ። በየትኛውም መልኩ የማይክደው።
በኢትዮጵያ የተከሰተዉ ድርቅ 10,2 ሚልዮን ሰዎችን ጎድቶ እንደበር የሚታወስ ነው። ይኸው ቁጥር በወቅቱ ቢቀንስም፣ የ9,7 ሚልዮን ሰዎች ህይወት አሁንም አደጋ ዉስጥ መሆኑን የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ መስሪያ ቤት፣ በምህፃሩ «ኦቻ» ትንንት ባወጣዉ ዘገባ አመልክተዋል።
የት/ት ማስረጃና የስራ ልምድ ዋናውንና አንድ የማይመለስ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
"44""መናገር መተንፈስ አቃተን።"" ሸገር ካፌ መዓዛ ብሩ እና አብዱ አሊ ሒጅራ 36:"
የፀረ ሽብር ህጉ “ተመጣጣኝ ቅጣት”ን ሲፈቅድ፣ ዝርዝር ማብራሪያ የሌለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የደህንነት ሃይሉ ሰብአዊ ጥሰት ለመፈፀሙ በር ከፋች ነው፤ ከዚህ አንፃር የደህንነት አካሉን በሰብአዊ መብት ጥሰት መጠየቅ አይቻልም የሚሉ ክርክሮችም አሉ፡፡ ይሄን እንዴት ያዩታል?
“ዎ ሞት፡ ኣበይ ኣሎ ብልሕኻ፧ ኣታ ሲኦልከ፡ ኣበይ ኣሎ ዓወትካ፧ ብልሒ ሞት ሓጢኣት እዩ፡ ሓይሊ ሓጢኣትውን ሕጊ እዩ። ግናኸ ነቲ ብጐይታና የሱስ...
የመንግስት ሰራተኛ የህወሓት/ኢህአዴግ አባል ካልሆነ የተለየ አመለካከት አለው በሚልና ይህ አመለካከት ደግሞ ኢትዮጵያን የሚበታትን፣ የትግራይ /ኢትዮጵያ ህዝብ እንዳይኖር ስለሚያደርግ ግለሂስ አድርግ እየተባለ እየተገደደ ይገኛል፡፡ ይህ ሁሉ ታዲያ ፍፁም ፀረ-ዴሞክራሲ ተግባር አይደለም ትላላችሁ?
5፥28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
መደመጥ ያለበት የአለምንህ ዋሴ የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካ ትንታኔ
እነዚህንም ያስተማረን የነገረን የለም ቢነግሩንም በሰከነ መንፈስ ሊያስተምር በሚችል መንገድ ሳይሆን በዱላና በግድ ነው የተነገሩን፡፡ እነዚህን እየመረረን ሰማናቸው፣ ሳንፈልግ አስተማሩን በዚህም እኛም የእነርሱን ይዘን አደግን ‹‹አንድ ጅል የተከለውን አሥር ብልህ አይነቅለውም›› ነውና እድሜ፣ ጾታ፣ ቋንቋ ሳይገድበን
አፋችን ነውር ሲናገር ይውላል፡፡
የለውጥ አመራር ዋና ክፍል ስራ አስኪያጅ / ክሩዊንግ ዋና ክፍል ስራ አስኪያ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማርኬቲንግ / በኖቲካል ሳይንስ / ዋናው መ/ቤት የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅ 2016-11-15
-በጣም አስጊ ደረጃ ላይ ሊሆኑ የሚችሉ
2 ሁሉም ሙሴን ይተባበሩ ዘንድ በደመናና በባሕር ተጠመቁ፤
አንተ ስለ እርሱ ሰዎች መንገር አጋጣሚ ሁሉንም ነገር እንደ እስኪያዩ ድረስ ቼስ ኢየሱስ ከእርሱ ጋር በፍቅር ይወድቃሉ.
በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ብሔራዊ ቅመማ ቅመም ምርምር ማዕከል
ጥሩ ጥሩ ጅማሬ በተወዳጅ ይዘት ላይ ይመረጣል
//ethiopiazare.com/articles/opinion/3215-g7-vs-eritrea-by-girma-kassa) በሚል ርዕስ ከሁለት ዓመታት በፊት አንጽ ጽሑፍ ለአንባቢያን አስነብቤ ነበር። ያኔ የጻፍኩት ጽሑፍ አሁን ያለውን ሁኔታ የሚያንጸባርቅ ነው። በኤርትራ በኩል የሚደረገው ትግል ውጤት እንደማያመጣና ስህተት እን
ደሆነ ነበር መረጃዎችን በግልጽ በማስቀመጥ ለማሳየት የሞከርኩት።
"በሕወሓት ውስጥ ""የሕግ የበላይነት የለም"" -ተቺዎች"
ኢትዮጵያ ምስቅልቅል ውስጥ በገባች ቁጥር ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብሰባ ይጠራሉ፡፡ ድርድር ይደረጋል፤ ነገር ግን ድርድሮቹ የትም አልደረሱም፡፡ አሁን ለውጥ ካለ ሕጎችንም መለወጥ ያስፈልጋል፡፡ ለምሳሌ የፀረ ሽብር ሕጉ በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ እንቅፋት ነበር፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ማቋቋሚያ አዋጅ፣ የፕሬስ ሕጉም ሌሎ
ችም ችግር የሆኑ ሕጎች በመለወጥ ቁርጠኝት መኖሩን ማሳየት ያስፈልጋል፡፡
አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ ኃይላቸውን፥ የተመኩበትንም ደስታ፥ የዓይናቸውን አምሮት፥ የነፍሳቸውንም ምኞት፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በወሰድሁባቸው ቀን፥
2693 ፳፮፻፺፫ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ሶስት