text
stringlengths 0
200
|
|---|
የአብዛኞቹ አዋቂ ፒግሚዎች ቁመት ከ1.2 ሜትር እስከ 1.5 ሜትር ገደማ ነው
|
በትክክል መነጠቅ ማለት አይደለም፡፡ ይህ መነጠቅ ባለችሁ ካሰባችሁ
|
ኮሮናቫይረስ፡ በዉሃን ከሚገኙ ኢትዮጵያውን ተማሪዎች 95 በመቶ መመለስ ይፈልጋሉ
|
ሁለተኛው፤ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ፣ የአንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ቦንድ ግዢ መፈጸማቸው፣ ዳግም ለሀገራቸውና ለሕዝባቸው ያላቸውን ታማኝነት ያረጋገጡበት ታሪካዊ ወቅት ነው፡፡ በተለይ ይህ ርምጃቸው ከእርሳቸው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ተደራሽነት አንጻር ብዙ ዋጋ ሊያስከፍላቸው
|
የሚችል ቢኾንም፣ ለሀገራቸውና ለሕዝባቸው ያላቸውን የጋለ ወዳጅነት በተግባር ያሳዩበት ቋሚ ምስክርነት ነው፡፡
|
ምሽት በካምፑ ጣብያው ላይ የእሳት እራት ለመደሰት ነጻ ነው.
|
"ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ለሹመት ወደ ኢትዮጵያ ይመለሳሉ የምርጫ ቦርድን ወይም የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንን ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል"" data-count=""vertical"" data-via=""socializeWP"" >"
|
_ የተልባ እግር _ ፐንክ ሮክ
|
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣3ኛ ወንጀል ችሎት ብይንና የ A I አስተያየት፤ _ ኢትዮጵያ _ Deutsche Welle _ 20.01.2012
|
ቻይና ሙያዊ ማምረት በር እንደሚይዝ እና ...
|
2. “የአንድነት ፓርቲዎች (በተለይም አማራዎች) ትንሿን የፌደራሊዝም መብታችንን እንኳን ሊቀበሉ ዝግጁ አይደሉም” ጀዋር መሃመድ
|
ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…የዜግነት ነገር ካነሳን አይቀር ይቺን ስሙኝማ፡፡ ሩሲያዊው፣ ፈረንሣዊውና እንግሊዛዊው አዳም የምን አገር ዜጋ እንደሆነ ይከራከሩ ነበር፡፡ፈረንሣዊው፣ “ያለምንም ጥርጥር አዳም ፈረንሣዊ ነው፡፡ ከኢቭ ጋር እንዴት በስሜት ፍቅር እንደሚሠራ አታዩትም!” አለ፡፡እንግሊዛዊው ደግሞ፣ “የነበረቻቸውን
|
ብቸኛ አፕል ለሴቷ ሰጣት፡ በእርግጥም እንግሊዛዊ እንጂ የሌላ አገር ዜጋ ሊሆን አይችልም፣” ይላል፡፡
|
ደመቀ እባክህ ህወሃትን በተለይም መለስ ዜናዊን የማደንቅበትን ብቸኛ ነገር ላካፍልህ። እቃ ፈልጎ የማግኘትን ችሎታ የት እንደተካኑት ጠይቀኻቸዋል? ይህንን ብቃታቸውን ያስመሰከሩበትን ልዘርዝርልህ። ሲጀምሩ ታንምራት ላይኔን፣ ተፈራ ዋልዋን፣ አዲሱ ለገሰን፣ አባዱላ ገመዳን፣ኩማ ደመቅሳን፣ ካሱ ኢላላን ቆይቶ ክፍሌ ወዳጆን
|
፣ ዳዊት ዮሃንስን፣ ገነት ዘውዴን ወዘተ…ፈልገው በማግኘት አስከፊውን ወንጀል ሁሉ ለመስራት ተጠቅመውባቸዋል። እቃ እቃ ነው፤ ያረጃል ያፈጃል።ስለሆነም ህወሃት ሲሰፋና ሲደረጅ ሌላ እቃ ቀየረ፤ ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ ደመቀ መኮንን፣ አለምነው መኮንን፣ ሺፈራው ሽጉጤ፣ ሬድዋን ሁሴን….ስንቱን የቤት እቃ ልቁጠርልህ?
|
ዶክተር ፍስሃ የህሙማኑን ህይወት ለመታደግ ተጨማሪ የማሽኖች ግዥ አስፈላጊ መሆኑን ቢናገሩም የግዥ ስርዓቱ ቢሮክራሲያዊ አሰራር ለችግሩ መባባስ ዋነኛው መንገድ ነው ይላሉ፡፡
|
መንግሥት በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ትናንት ከምሽቱ 5፡40 ላይ ማረፋቸውን የገለጸ ሲሆን፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ስለ ሕመማቸውና አማሟታቸው ዝርዝር መግለጫ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡
|
የሽልማቱ አሸናፊ በመስከረም ወር መጀመሪያ በአይነቱ ልዩ የሆነ ዝግጅት በማዘጋጀት በአራቱም ዘርፎች የዋንጫ ፣ የገንዘብ እና የሰርተፊኬት ሽልማት ለማበርከት እንደታሰበ ሲገለፅ ዝግጅቱም በቀጥታ ስርጭት ለህዝብ እንደሚደርስ ተገልጿል።
|
አንድ ቦታ ክፍያዎች - በዓመት 500USD
|
ዶ/ር ፌሩዝ፡- መካንነት በሁለት ይከፈላል። አንደኛው ቀዳሚ መካንነት (primary infertility) ይባላል። ይህ አይነቱ መካንነት ከዚህ ቀደም ምንም አይነት እርግዝና ተከስቶበት የሚያውቅበት መካንነት ነው። ሁለተኛው ደግሞ ሁለተኛ መካንነት (secondary infertility) ነው። ይሄንኛው መካንነት ሴቷ የሆ
|
ነ ጊዜ አርግዛ ውርጃ ተከስቶ፣ ከማህፀን ውጪ እርግዝና ሆኖ፣ በህይወት ተወልዶም ሊሆን ይችላል። ይህች ሴት አንድ ጊዜ ወይም ከዚያ በላይ ለሆነ ጊዜም አርግዛ ሊሆን ይችላል። ይሄ መካንነት የተከሰተው። ሴቷ ለመውለድ ስትፈልግ መውለድ ካልቻለች በዚህኛው የመካንነት አይነት ውስጥ ትካተታለች።
|
በኢትዮዽያ እየተካሄደ ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መዋቅራዊ ለውጥ እንዲያካሂድ ባስቀመጡት አቅጣጫ መልክ እየተከናወነ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ተናግረዋል።
|
ታሪካዊዎቹ ጥቅምት 10 እና ጥቅምት 11
|
{0} አሁን {1} doctype ነባሪ የህትመት ቅርጸት ነው
|
በሂደት ላይ ያለውና የወንዱን የዘር ፍሬ ወስዶ በማራባት ወደ ሴቷ ማህጸን የመክተቱ ህክምናም ሁለተኛው መፍትሄ ነው።
|
ወንጀለኞችን የማደንና ለህግ የማቅረቡ ሂደት ገና ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ…
|
#EBC አንድነትና ይቅር ባይነት የህብረተሰቡ ባህል ሆነው እንዲቀጥሉ መስራት ይገባል:
|
ስፖርት ዞን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ስፖርታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተደረገ ውይይት ማክሰኞ የካቲት 13 2010
|
ሚልዮን፤ “በኢትዮጵያ መንግስት ወከባ እየደረሰብን ነው፤” ባሉት ወከባ ሳቢያ በቅርቡ ከአገር ተሰደው ወደ ጎረቤት አገሮች ከኮበለሉ የመጽሔት አዘጋጆችና አሳታሚዎች አንዱ ነበር።
|
ግብርና ሚኒስቴር (እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር በሚባልበት ወቅት) ድርጅቱን ከሜቴክ ተቀብሎ ለማስተዳደር ቢሞክርም እስካሁንም ጠብ የሚል ለውጥ እንዳልፈጠረ አቶ መለስ ካሳ ተናግረዋል። በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በሚመራ ስትሪም ኮሚቴ ክትትል የሚደረግበት መሆኑን የገለጹት ምክትል ስራ አስኪያጁ፤ መሬቱን ለልጆቹ ለማ
|
ስረከብ ኤልሻዳይ 900 ሺህ ብር የሊዝ ክፍያ መፈጸሙን ተናግረዋል።
|
28 መጽሐፍም። ከአመፀኞች ጋር ተቆጠረ ያለው ተፈጸመ።
|
ቅኝ ገዢዎቹ ትተውልን የሄዱት በጊዜ ሂደት የሚፈነዳ ደማሚትን ነው . . ! (አሰፋ ሀይሉ)
|
3. በተጨማሪም በፓርኩ ክልል የሚገኙ ተቋማት እና የአርሶ አደሮች የግል መኖሪያ ቤቶች፣ በምን መልኩ ከፓርኩ ዓላማ ጋር ተጣጥመው መቀጠል ወይም እንደአስፈላጊነቱ ከይዞታቸው ክልል መነሳት እንዳለባቸው ግልፅና አስተማማኝ ስልቶችን
|
የኢትዬጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋጃቸው ውድድሮች በመሳተፍ ውጤታማ አትሌቶች ለማፍራት ተችሏል፡፡
|
በሚገባ በልጧል፡፡ እኔ ሳየው፣ የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም በአንድ ኃይል፣ ፈላጭ ቆራጭነት የሚመራ ነው፡፡ ይሄ ደግሞ ዘላቂነት አይኖረውም፡፡ በተለይ ማዕከሉ በሳሳ ቁጥር ክልሎቹ እየጠነከሩ መሄዳቸው የማይቀር ነው፡፡ እነዚህ የክልል መስተዳድሮች ስለ ሀገር እምብዛም አይጨነቁም፡፡ ዋነኛ ስራቸው በክልላቸው የፖለቲካ ምቾት ማ
|
ደላደል ነው የሚሆነው፡፡ ለምሳሌ የሱማሌ ክልል፣ የሱማሌ ህዝብ ብቸኛ ጠበቃ በመምሰል በስልጣን ላይ ለመቆየት ይሞክራል፡፡ የኦሮሚያ ህዝብን ኦህአዴድ “ጠበቃህ እኔ ነኝ” ይላል፡፡ ህውኃት በበኩሉ፤ “ከኔ ውጪ ለትግራይ ህዝብ ጠበቃ የለም፤ ለመሬትህ ጠበቃ ነኝ” ይላል፡፡ ሁሉም “ላንተ ከኔ ውጪ ጠበቃ የለም” በሚል ስሜ
|
ት፣ ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት፣ እነሱ በስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርጉት ጥረት ነው፡፡ አሁን ለግጭት መነሻ እየሆነ ያለው የድንበር ውዝግብም የዚሁ ነፀብራቅ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ክልል፣ እንዴት ድንበር አስምሮ ይጋጫል? ይሄ የሚያሳየው ክልሎች የራሳቸው ግዛት እየፈጠሩ መሄዳቸውን ነው። ዜጎች ሲፈናቀሉም የሌ
|
ላ ክልል ተወላጅ በሀገሪቱ ተንቀሳቅሶ የመስራት እድሉን በዘላቂነት እያጠበበ ነው የሚሄደው፡፡ ይሄ አደገኛው አካሄድ ነው፡፡
|
በታቀደዉ የ2005 ዓ/ም አገራዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ የሚከተሉት አስፈላጊ ቅድመ-ሁኔታዎች መሟላታቸዉን ማረጋገጥ እንደሚኖርባቸዉ፤ የነፃ ምርጫ ቦርድ መመስረትና በያንዳንዱ ምርጫ ኬላ ላይ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ገለልተኞች ታዛቢዎች መገኘት እንደሚኖርባቸዉ፤
|
አዴት ከደብረ ማርቆስ ይልቅ ለባህርዳር ነዉ የምትቀርበዉ ምናልባት የባህርዳር ልጆች ካሉ ሊያወጉን ይችላሉ ... ... ከስም ያለፈ በጭራሽ አላዉቃትም .... ለስራህ የሚጠቅምህ ከሆነ ግን ... ... የፍላጎትህን ትኩረት ንገረኝና መረጃዎችን አሰባስቤ ልልክልህ እችላለሁ .. ...
|
'ወይ ጉድድድድድ!' ማለት ጀምራለች የኔዋ ቆንጆ...አማርኛ ተወርቶልኝ መሞቱ ነው:
|
የመብትና ተጠቃሚነት ጥያቄዎች በተገቢው ግዜና ሁኔታ ምላሽ መስጠት ከቻለ መንግስታዊ ስርዓቱ ዴሞክራሲያዊ ይሆናል። እነዚህን ጥያቄዎች በኃይል ለማፈንና ለማዳፈን ጥረት የሚያደርግ ከሆነ ደግሞ አምባገነናዊ ይሆናል። መንግስት ይበልጥ አፋኝና ጨቋኝ እየሆነ በሄደ ቁጥር በመንግስት ላይ የሰላ ትችትና ነቀፌታ የሚሰነዝሩ ተቃ
|
ዋሚ የፖለቲካ ቡድኖች ይፈጠራሉ። በመንግስታዊ ስርዓቱ ውስጥ የሚስተዋሉ ችግሮችን በማጋለጥ ሕዝባዊ አመፅና ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ ያደርጋሉ። ንቅናቄው ከግዜ ወደ ግዜ እየተጠናከረ በመምጣት በመጨረሻ መንግስት በሕዝባዊ አመፅና ተቃውሞ ወይም በትጥቅ ትግል ከስልጣን ይወገዳል።
|
''ሐሙስ የቅዱሳኖች ነው ይባላል ምን ታስቢያለሽ ቅዱስነት አይማርብንም እኛ....?''
|
ጢሞቴዎስ ሌሎችን መርዳት የሚያስደስተው ወጣት ነበር። ሰዎችን ለመርዳት ሲል ወደ ብዙ ቦታዎች ሄዷል። ሌሎችን ይረዳ ስለነበር ሕይወቱ በጣም አስደሳች ነበር። ስለ ጢሞቴዎስ ታሪክ መስማት ትፈልጋለህ?—
|
ስለ ባዮኤቲኖል እና የቢዮኖልጂ ጥያቄዎች እና መልሶች
|
በስብሰባ አዳራሽ በሚደረጉ ስብሰባዎች ላይ መገኘት ያለብኝ ለምንድን ነው?
|
፡ቀን ሲመጣ መለስ ዜናዊን፣ ቲዎደሮስ አድሀኖምንና ሌሎችንም ትግሬዎችንና የነሱ ተባባሪ የሆኑትን የውጪ ሀይሎችና ድርጅቶች በዘር ማጥፋት የሚያስጠይቅ ወንጀል ከሆኑት ውስጥ አንዱን ይመልከቱ፡፡
|
ይሄ ገበሬ በመቅደላ ዙሪያ የሚኖር ገበሬ ነው፡፡ ለእርሱ ከመቅደላ አምባ በላይ የእርሻ ቦታው የመኖርና ያለመኖር ጉዳዩ ነው፡፡ ያ ሁሉ ሕዝብ መቅደላን ለመጎብኘት በመሄዱ ገበሬው ያገኘው ትሩፋት የለም፡፡ እንዲያውም ተጓዡ መንገድ ፍለጋ በእርሻው ላይ ሲሄድ ሲመጣ የሚያደርሰው ጉዳት ያሳስበዋል፡፡ ለእርሱ ያ ሁሉ ወጭ ወ
|
ራጅ ‹ዓለምኛ› ነው፡፡ ቤሳ ቤስቲኒ ጠብ አያደርግለትም፡፡ ለምን እንደሚወርዱ፣ ለምንስ እንደሚወጡ የነገረው ያለም፡፡ እርሱ የወረዳ ካቢኔ፣ የፓርቲ ካድሬ፣ የዞን መስተዳድር፣ የክልል ባለ ሥልጣን፣ የ‹ወርክ ሾፕ› ተሳታፊ፣ የመስክ ጎብኚ፣ የኮንፈረንስ ተካፋይ አይደለ፡፡ ማን ይነግረዋል፡፡ እርሱ ‹ሕዝብ› ነው፡፡
|
ኤደን፡- የፊልም ሃሳቦች አሉኝ። ነገር ግን የመፃፍ ችሎው አለኝ ለማለት አልደፍርም። ባይሆን ታሪኩ ተፅፎ የማዘጋጀትና ፕሮዲዩስ የማድረግ ፍላጎቱ ስላለኝ በዚህ መልኩ ከትወናው በተጨማሪ እመጣለሁ ብዬ አስባለሁ።
|
ዋናው የመግባቢያ ሥርዓት ማደራጀት ነው። ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ የሚያስከድ ባሕል መገንባት ነው።
|
ፀሐይ ፡ ስትጠልቅ ፡ ጥላው ፡ ሲሸሽም ፡ ማታ
|
የማስተማሪያ መጽሔቱ አዘጋጅ ለረጅም ጊዜ ያካበቱትን እውቀት ያፈሰሱበትና በዘርፉ ስመጥር ምሁራን ከሽፋን ስዕሉ ጀምሮ በየገፆቹ ያሉት ደጋፊ ስዕሎች፤ የእውቁ ሰዓሊና ገጣሚ ገብረክርስቶስ ደስታ ሥራዎች እንደሆኑ በመፅሐፉ የመጀመሪያ ክፍል ተገልጿል፡፡ “የፅህፈት ፋና” በምርምር በመስክ ምልከታና በተግባራዊ ሙከራ ላይ ተ
|
መስርቶ የተዘጋጀ ሲሆን የተማሪዎችና የመንግስት ሰራተኞች የእጅ ፅሕፈቶች በናሙናነት ተወስደው የጥናቱ አካል እንደሆኑም ታውቋል፡፡ በ67 ገፆች የተቀነበበው ማስተማሪያ መጽሔቱ በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
|
ጥንታዊው የግሪክ ኦሊምፒክ ጌምስ መቼ እንደተጀመረ በውል ባይታወቅም የመጀመርያው ጥንታዊ ኦሊምፒክ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ776 ዓመተ ዓለም እንደተጀመረ ይነገራል፡፡
|
ዝቅተኛ የደህንነት ጥበቃ እይታ ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል፡፡ ለምሳሌ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር September 11/2001 የአሜሪካ የአውሮፕላን አደጋ በኋላ አብዛኛው ሰው ከአውሮፕላን በላይ መኪና መንዳት ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ ያስባል፡፡ ነገር ግን የሽብርተኞች ጥቃት ግምት ውስጥ ቢገባም በአውሮፕላን መብረር
|
መኪና ከመንዳት በላይ ደህንነቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ግለሰባዊ የጉዳት እይታና ሁነታ ሰዎች በእግር ከመጓዝና ሳይክል ለትራንስፖርትና ለመዝናናት ከመጠቀም ሲያደናቅፋቸው ተስተውሏል፡፡ በዚህም ምክንያት በአካላዊ እንቅስቃሴ ከምናገኘው የጤና ጥቅም ይልቅ ሊደርስብን ለሚችለው ጉዳት ያመዘነ ግምት እንዲኖረን አድርጓል፡፡
|
መዝሙረ ክርስቶስ የተደረሰበት ዘመን መቼ ነው?
|
በዩናትድ ስቴትስ የሚኖሩ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት በክልሉ ውስጥ እየተካሄደ ነው ያሉት የሰብአዊ መብቶች ረገጣ እንዲቆም ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ከተወካዩች ምክር ቤት ወደ ዋይት ሃውስ እያመሩ።
|
ታድያ ማኅበረ ቅዱሳን የትኛው መስጅድ/መስጊድ አቃጠለ? የትኛው የፕሮቴስታን ማምለኪያ ቦታዎች አቃጠለ? ማኅበረ ቅዱሳን የትኛው ዞን ወይም ክልል በክርስትና ሕግ ይተዳደር ብሎ አስተማረ? አባላቱን ከፍለው ከአልቃይዳ ጋር እንዴት አመሳሰሏቸው? የአልቃይዳ ዓላማ ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰተር ጠንቅቀው ያወቁት ይመስለናል:
|
ምምማይ ናይ’ታ ኣብ ዝሓለፈ እታው (18 መጋቢት 2017) ዝቐረበት ጥቕሲ ቀጺሉ ይቐርብ።
|
ሻንጣ ያልሆኑ ልብሶችን ለብሰዋል ልጃገረዶች በጀርባው ጀርባ ላይ ሆነው የፍቅር እና የቢራቢሮ ንድፍ ከሚወዱት, ከአበባ እና ከቢራቢሮ ንድፍ ጋር ጾታ እና ውብ
|
ዋናው ኦዲተር ከመምጣቱ በፊት ራሳችንን ኦዲት ብናደርግ ይሻላል ብዬ ነው፡፡
|
መጠቅለያው አቻ አምራቾች እና አቅራቢዎች _ ቻይና መጠቅለያው አቻ ፋብሪካ
|
ነጠላ የክፍል ዓይነት ከረጢት ቤት ውስጥ
|
·ነቶም ናይ ቀደም ሰብ ብእምነቶም እዩ ዝተመስከረሎም። (ዕብ 11፡2)
|
ሂደት እና መሳሪያዎች ወይም ቴክኒኮች ተግባራትን መቆጣጠር-መከላከል.
|
እዚህ በአጭር ጊዜ ውስጥ የጀርባ አገናኞችን ነጻ መከታተል የሚችሉበት የድረ-ገፅ ዝርዝር ያገኛሉ.እንደ Microsoft, Facebook, Google, ወዘተ የመሳሰሉትን ስለእነዚህ ታዋቂ የድር የድርሰት ምንጮች ለመነጋገር እሞክራለሁ.
|
28ቱን በማግኘታቸው ሁለቱ ፓርቲዎች እንደ ቀድሞው አናሳ ሳይሆን በምክርቤት አብላጫ ድምፅ ያለው መንግሥት ነው የሚመሰርቱት ። የ SPD ሊቀ መንበር ዚግማር ጋብርየል ፓርቲያቸውን ለድል የበቃው ለህዝብ ፋላጎት ትኩረት በመስጠቱ ነው ብለዋል
|
← በአወልያ አካባቢ የሚገኙ መስጂዶች አዛን እያሰሙ ይገኛሉ:
|
በዚህ አዋጅ መሠረት በአሸባሪነት የተፈረጁ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የተፈረደባቸው አመራሮችና አባላት የሚታገሉት ለህዝብ መብትና እኩልነት፣ ፍትህና የህግ የበላይነት ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚታገሉት ለግል ጥቅም እንዳይሆን አብዛኞቹ በራሳቸው የተሻለ ህይወት መኖር የሚችሉ ናቸው፣ “የስልጣን ጥማት” እንዳይባል ከትጥቅ ትግል
|
ይልቅ ህወሓት/ኢህአዴግን በመጠጋት ብቻ የከፍተኛ ስልጣን ባለቤት መሆን ይችላሉ፡፡ ስለዚህ የትግላቸው መነሻና መድረሻ የህዝብ መብትና ነፃነት ነው፡፡ በመሆኑም እነዚህ ታጋዮች ትክክለኛ የህዝብ ልጆች ናቸው፡፡
|
ብቻ ፈጣን ቅንብር መምረጥ እና ቀጣይ ጠቅ አድርግ
|
በኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ድንጋጌን ተከትሎ ከአሜሪካ ኤምባሲ ተቃዉሞ በተጨማሪ የአውሮፓ ሕብረት፣ ጀርመን፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድ እና ኖርዌይ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት የሐገሪቱ ጉዳይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ንግግር እና ድርድር እንዲያደርግ አሳስበዋል።
|
አሁን ያለውን አከላለል ህዝቡ ለመለወጥ ከፈለገ ሃሳቡ መደመጥ አለበት፡፡
|
ባለስልጣኖች ከማዕድን ካምፓኒው ትርፍ ድርሻ እንዲኖራቸው ሊጠይቁ ይችላሉ፡፡ የማዕድን ካምፓኒው ባለቤት የስራ ፈቃድ በባለስልጣኑ ውሳኔ መሰረት አገኛለሁ በሚል እምነት ለባለስልጣኑ ዘመድ ከማዕድን ፕሮጀክቱ ነጻ የትርፍ ድርሻ ሊሰጠው ይችላል፡፡
|
መድኃኒቱን ከዋጡ በኋላ በ30 ደቂቃ ውስጥ ቢያስመልስዎት መድኃኒቱን በድጋሚ ይውሰዱ ነገር ግን ከ30 ደቂቃ በኋላ ካስመለስዎና መድኃኒቱን ወጥቶ ካላዩት በድጋሚ አይወሰዱ ማንኛውንም የፀረ ኤች አይቪ መድኃኒት ያለሀኪም ትዕዛዝ አይወሰዱ።
|
እናት ሀገር! “አንቺ እማማ ኢትዮጵያ አንቺ እናት ዓለም” ሎሬትሽ እያቆላመጠ ይነግርሽ እንደነበር በቀለም፤ እወቂበት ከእንግዲህ አብጂለት ፍቱን መላ፣ የሚሞትልሽ እንጂ የሚገልሽ ላይበላ፤ PDF:
|
ኪራይ ቤት, Legetafo የሲሲዲ ግቢ, 4 አልጋ ክፍሎች, ኢትዮጵያ.
|
ከ500.00 (አምስት መቶ) ብር በላይ በአደራ ስለመሰጠቱ በምስክር ማስረዳት ይቻላል?
|
በዓለም ላይ ጥቅም እየሰጡ ያሉት የስኳር መድኃኒቶች እንዳልከው በመርፌ ወይም በክኒን መልክ ሆነው ዕድሜ ልክ የሚወሰዱ ናቸው:
|
100% እጅ በእጅ ቀለም ቀዛፊ ቀለም ያሸበረቀ የአበባ ዘይት የቀለም ቅብጥ በሸራዎች በእጅ የሚሰራ ግድግዳ (በእጅ የተሠራ!)
|
የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት (መዐሕድ) በዐማራው ሕዝብ ላይ የሚከናወኑ ሴራዎችን በሙሉ በአንክሮ ይከታተላል። እነዚህንና መሰል የትግሬ-ወያኔ እኩይ ተግባራት በጥብቅ በማውገዝ ድርጅታችን የሚከተለውን አቋም ወስዷል።
|
ሰልፈኞቹ፥ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርስ ስምምነትና የድምበር ኮሚሽን ውሳኔን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ መቀበሉን በመቃወም ነው ሰላማዊ ሰልፉን ያካሄዱት።
|
በአብዮቱ ዋዜማ የአሁኑ ፓትርያርክ የቀድሞው አባ ተክለ ማርያም አስራት ከሚለው ስማቸው ጋር ነበር ወደ ሀገሪቷ መዲና የመጡት፡፡ ሲመጡም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በቀዳሽነት አገልግለዋል፡፡ ከሦስት ዓመታት ቆይታ በኋላ የመናኙ የአቡነ ተክለ ሃይማትን ወደ ፕትርክና መምጣት ተከትልው በ1968 ዓ.ም የፓት
|
ርያርኩ አቡነ ቀሲስና ምክትል ልዩ ጸሐፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ለዚህ ሹመት ያበቃቸው ወታደራዊው ደርግ በወቅቱ ይከተለው የነበረው ርዕዮተ ዓለም እና የአባ ተክለ ማርያም ተክለ ቁመናና የፊት ገጽታ ነው፡፡
|
በወረዳው ባሉ ትምህርት ቤቶች ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡን የወረዳው የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጫላ ዳዲ በአቃቂ ወረዳ በአጠቃላይ 53 ትምህርት ቤቶች ያሉ መሆኑን ነግረውናል። ትምህርትን በማዳረሱ ረገድ አሁን ያሉት 53 ትምህርት ቤቶች የተደረሰውም ከሰባት ትምህርት ቤቶች በመነሳት ነው። ሆኖም ትምህርት ከማዳረስ ባሻገር
|
በትምህርት ጥራት ደረጃ በአካባቢው ብዙ የሚቀር ነገር መኖሩን አቶ ጫላ አመልክተዋል። እንደሳቸው ገለፃ በወረዳው ካሉት 53 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተገቢውን የጥራት ደረጃ የሚያሟሉት አራቱ ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው። ኦዳ ነቤ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጨምሮ ቀሪዎቹ 49 ትምህርት ቤቶች ከጥራት አኳያ ሲታዩ ከደረጃ
|
በታች ናቸው።
|
የተረጋገጠ የአፈፃፀም እና ክህሎት ገንቢ (ሲ ፒ ዲ ሲ)
|
ችግሩ የሚጀመረው ከአቆጣጠራችን ነው፡፡ የሌለንን ከመፈለግ ይልቅ ላለን ትኩረት እንስጥ ታላቅ ምክር ነው ፡፡ የሌለንን በመፈለጋችን ከገነት ተባረናልና፡፡
|
የእምቦጭ አረምን የማስወገዱ ተግባር በእውቀት ላይ የተመሰረተ ሊሆን አንደሚገባው ከካሊፎርኒያ ዩኒቨርስቲ የመጡ የስነ ህይዎት ተመራማሪ ገልፀዋል።
|
19 ኢየሱስ የላቀ የፍቅር ምሳሌ ነው። አገልግሎቱን ባከናወነበት ወቅት የሌሎችን ችግር መረዳትንና ርኅራኄ ማሳየትን ጨምሮ በርካታ የፍቅር ገጽታዎችን አንጸባርቋል። ሰዎች መከራ ሲደርስባቸው ሲያይ አያስችለውም። በተደጋጋሚ ጊዜያት እንዲህ ያሉ ሰዎችን ለመርዳት አስፈላጊውን እርምጃ ወስዷል። (ማቴዎስ 14:
|
አቡነ ቴዎፍሎስ በ1968 ዓ.ም ለአባ ገ/መድህን (የአሁኑ አቡነ ጳውሎስ) እንዲ ብለው ነበር …. አባ ገብረመድን (የአሁኑ አቡነ ጳውሎስ) በነገሮች በጣም ሲቸኩሉ ፤ ለመሾም በጣም ሲጣደፉ፤ ለጵጵስና እንዲያጯቸው እና በጊዜው የነበረው ሲኖዶስ እንዲያፀድቅላቸው ከልክ ያለፈ ምኞታቸውን የተመለከቱት አቡነ ቴዎፍሎስ ‹‹
|
ልጄ ቀስ በል ጵጵስናውን ትደርስበታለህ ኋላ ግን ሸክሙን አትችለውም›› ብለዋቸው ነበር፡፡
|
ይቺን ስሙኝማ… አንድ አሜሪካዊ የሬድዮ ጋዜጠኛን አንድ የመድሀኒት ፋብሪካ ማስታወቂያ እንዲሠራለት ይጠይቀዋል፡፡ ጋዜጠኛውም፤ “ለምን እኔን መረጣችሁኝ?” ይላቸዋል፡፡ ምን ቢሉት ጥሩ ነው… “ድምጽህ ሀይለኛ ራስ ምታት የያዘው ሰው ድምጽ ስለሚመሰል ነው” አሉትና አረፉት፡፡
|
ዓሰርተ ሓሙሽተ/15/ ኣባላት ዘለውዎ ንምምሕዳርን ህዝብን ከተማ ድሬዳዋ ዝወከሉ ጉጅለ ልኡኽ መቐለ ኣትዮም። ከተማ ድሬዳዋ ናይ ብዙሓት ብሄር ብሄረሰባት ከተማ ስለ ዝኾነት እቶም ተወከልቲ እውን ካብ ኩሎም ብሄር ብሄረሰባት ኢትዮጵያ ዝተወከሉ እዮም፡፡ እቶም ልኡኻት መቐለ እንትኣትው ላዕለዎት ኣመራርሓ ክልል ኣቀባብላ
|
ገይሮሙሎም እዮም፡፡ ፅባሕ 19/01/2009 ዓ/ም ሰዓት 3፡00 ድማ ምስ ተፈናቐልቲ ሓበራዊ መድረኽ ክሳለጥ እዩ፡፡
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.