text
stringlengths
0
200
መስመሮች በልብሱ ወርድና ቁመት ላይ በመሆን ለባሱን በቁመትና በዙሪያው ተጨማሪ ግርማ ሞገሥ እንዲላበስ ያደርጉታል። ይህንን ምስል ያነሳው ባለሙያ ኤልያስ በሻዳ ለቢቢሲ ሲያስረዳ ""የሌሎች ባሕሎች በምስል ተሰንደው ሲቀሩ አስተውላለሁ፤ የእኛ [የኦሮሞ] ግን በአግባቡ አልተሰነደም"" ይላል። ""ስለዚህ ራሴን ስለምን
ባህላችንን አናስተዋውቅም ስል መጠየቅ ጀመርኩ?"
የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ኮሚዩኒቲ በዶሃ የእርቅ ፕሮግራም ተካሄደ
የአረና ትግራይ ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዓንዶም ገብረሥላሴ እና የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዘነበ ሲሳይ ዛሪ ጠዋት አምስት ሰዓት አካባቢ መቀሌ ከሚገኘው ጽ/ቤታቸው የቆዩ ሰነዶችን ለማስወገድ ራቅ ያለ ቦታ ሄደው በማቃጠል ላይ እያሉ በልዩ ኃይል ፖሊስ ለአምስት ሰዓታት ያህል መታሠራቸውንና መታገዳቸውን ይናገራሉ።
ክለባት ግብሪ ንልምዓት ኣብያተ ትምህርቲ ተጠናኪረን ክከዳ ከም ዘለወን ቢሮ ትምህርቲ ኣፍሊጡ፡፡ ቢሮ ት/ቲ ክልል ትግራይ ዳይሬክቶሬት ትግበራን ስርዓት ትም...
በቃና ኢንተርቴንመንት እና በአስታር አድቨርታይዚንግ አዘጋጅነት ለአዲሱ ዓመት ዋዜማ ይቀርባል ተብሎ የተሰረዘው የፒ-ስከዌሮች የሙዚቃ ድግስ ወደ ቅዳሜ (መስከረም 11 ቀን 2006) ከተዛወረ በኋላ አዘጋጆቹ የጠበቁትን ያህል ሰው እንዳላገኙ ተነገረ። ከ10 እስከ 15 ሺህ ሰዎች ተጠብቀው የነበረ ሲሆን፤ በአዳራሹ የተገ
ኘው ታዳሚ ግን ቁጥሩ እጅግ ያነሰ መሆኑ ታውቋል።
በመርካቶ የማይሸጥ ነገር ይገኛል ማለት ዘበት ነው፡፡ በበዓላት ወቅት ሲሆን ደግሞ ሻጭ እና ገዢ ቁጥራቸው ይጨምራል ፤ የገበያውም ሁኔታ የምግብ እና ምግብ ነክ እቃዎች እና የቤት ቁሳቁሶች ላይ ያተኮሩ ይሆናሉ፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዬች በብአዴን አመራሮች ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተነገረ
እንደሰማነው የፓልቶክ ርእሱ ላለፉት ሶስት ሳምንታት አልተቀየረም። የዛሬውም መነጋገርያ ርእስ ዳግማዊ ምኒሊክ ናቸው። እኚህ መሪ ካለፉ እነሆ መቶ አመት ሆናቸው። “የሞኝ ለቅሶ፣ መልሶ መላልሶ!” እንዲሉ አንዳንዶቹ ቀኑን ሙሉ ስለ አጼ ምኒሊክ አውርተው ሌሊቱንም ይመለሱበታል። ዛሬ ግን ወሬውም፣ ስድቡም ያለቀባቸው ይመ
ስላል። ዛሬ ስለጀኖሳይድ እያወሩ አይደለም። ይልቁንም ጀኖሳይድ እያወሩ ነበር። ወንጀሉን ራሳቸው በቃል እየፈጸሙት…።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለአመታት በህገወጥ መንገድ ተይዞ የቆየ 38 ሺህ ካሬ የካባ ድንጋይ ማውጫ ቦታ በ28 ማህበራት ለተደራጁ 1 ሺህ 40 ወጣቶች በዛሬው እለት ተላልፎ መሰጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መረጃ ያስረዳል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጥፋት ለመፈጸም ጫካ ውስጥ ሲሰለጥኑ ከነበሩ ግለሰቦች መካከል 51 ተያዙ
100% £ 200 ተቀማጭ ግጥሚያ የጉርሻ እስከ
ባለፈው ዓመት የዳሯት አንዲት ልጅዎ ምን ሆነች?
የእንግሊዝ፣ የአሜሪካና የፈረንሣይ ዓይነቶቹን የፓርላማ ዴሞክራሲ ግንባታም ሆነ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ ሠለጠነው ፈለግ እየተመሙ ያሉ አገሮች የለውጥ ታሪክ መሠረቱ ልማት ብቻ አይደለም፡፡ ዋነኛው የአገራዊ ጉዞው ምሰሶ ዴሞክራሲ (ነፃነት፣ መደማመጥ፣ ፍትሐዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት፣ የማሻያማ ግልጽነትና ተጠያቂነት. . .
) እንደሆነ በግልጽ የሚታይ ነው፡፡
እንደሳቸው አገላለጽ፣ በቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል የተጀመረው የውጭ ባለሙያዎችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ሕክምና እንዲሰጡ የማድረግ ጅምር በየወሩ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ በዚህ ሒደት በአገሪቱ የሚገኙ የጤና ተቋማት ሁሉ በኔትወርክ ተሳስረው እንዲሠሩ ይደረጋል፡፡ ኔትወርኩ የሚሰጠው የሕክምና ዓይነት አንደኛው ተቋም ጋር ባለው
መሣሪያ መሠራት የማይችል ከሆነ ተገቢው መሣሪያ ያለው ጋር ሄዶ መሠራት እንዲችል የሚያደርግ ነው፡፡
እንግዲያው ዕጣ ፈንታችሁ አንድ ነው ነው የሚሆነው፡፡
"የወደፊት ዕጣውስ?16 ነሐሴ 2018 እንዳያመልጥዎ ""ሳሊን ፍለጋ""- የዚያ ትውልድ አሻራ ሲገለጥ17 ጥር 2021 የኡጋንዳ ምርጫን ተከትሎ ቦቢ ዋይን ""ለህይወቴ ፈርቻለሁ"" አለከ 7 ሰአት በፊት የአሜሪካ 50 ግዛቶች ነውጥ ይነሳል በሚል በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን አሳወቁ17 ጥር 2021 ከየፈርጁ በቻን የወንዶ
ች እግር ኳስ ውድድር ላይ በዋና ዳኝነት የምትሳተፈው ሊዲያ ታፈሰ16 ጥር 2021 ቢቢሲ አማርኛ ዜና31 ጥር 2020 ሠላማዊ ነዋሪዎች ሰለባ እየሆኑበት ያለው የኦሮሚያ ክልል ግጭት12 ጥር 2021 4:"
ወታደሮቹ አደጋው የደረሰባቸው በቅኝት ላይ እንዳሉ ሲሆን፤ በዚሁ ተግባር ላይ የተሰማሩ ሌሎች አራት የሰላም አስከባሪዎች ላይም የመቁሰል አደጋ መድረሱን ድርጅቱ ጨምሮ አስታውቋል።
ጥቅምት 30 ላይ በአፋር ክልል ዋና ከተማ ሰመራ ይካሄዳል ተብሎ የነበረው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባዔ ወደ አዲስ አበባ እንዲዛወር የተወሰነ ሲሆን የፕሬዝዳንት ምርጫው በቀረቡት እጩዎች የስራ ልምድ እና ተቀባይነት ከፍተኛ ትኩረት እየሳበ መጥቷል፡፡ የእግር ኳስ ፌደሬሽኑ ጉባኤው የሚካሄድበትን…
ከእቅድ እና አፈጻጸም ጋር ተያይዞ የተጠቀስውን ጉዳይ ማከናወን በተቋማትና በአመራሮቹ ላይ የተጣለ ግዴታ ነው፡፡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት የሚያደርጉትም መታተር በመልካምነቱ ይነሳል፡፡ ግና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያልተሰራውን እንደተሰራ እንዲሁም በተሰራው ኢምንት ተግባር ላይ ሲጠራ የሚከብድ ቁጥር ቆልለው የሚያ
ቀርቡ ተቋማት የመበርከት አዝማሚያ ማሳየታቸው የሀሰት ሪፖርት ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን ያመለክታል፡፡
ባጠቃላይ በትግራይ ሙስና ሕጋዊ ስራ ‘የሆነበት ሁኔታ ነው ያለው’።
ዶክተር ኬንት ሆቪንድ፡ መፅሀፍ ቅዱስን ስታነቡ የሰይጣን እቅድ አለምን በአዲስ፣
«አሳዛኝ ሁኔታ ነው፤ የሞቱት ቁጥር ከ 200 በልጧል። እንደተገነዘብነው 201 ማዕድን አውጭ ሠራተኞች ሕይወታቸው አልፏል። 80 ቆስለዋል። ከቆሰሉት መካከል ሌሎች የማዕድን ሠራተኞች ያይደሉ ይገኙበታል። አንዳንዶቹ፤ በኋላ እዚያው ቦታ የደረሱ ነበሩ።»
የfast track ፕሮግራም ሂደት ውስጥ ባለ መብቶች እነ ማን ናቸው? እንዴትስ fast track ፕሮግራም ሂደት ውስጥመ ግባት ይችላሉ?
አገሪቱን ከጥፋት መታደግ የወቅቱ ጥያቄ ነው!
ተስማሚ የሆነ ምስል እንዳገኙ ወዲያውኑ ለእርስዎ የሚስማማ ርዕሰ ጉዳይ መፈለግ ያስፈልግዎታል.ከላይ የተጠቀሱትን የመሳሪያ ስርዓቶች በመጠቀም, ዱዳዎችን አጣርቶ ማውጣትና ምን አይነት የህይወት ታሪክን ዝነኛ ማድረግ እንደሚቻል ሀሳብን ማግኘት ይችላሉ.
"የድሬዳዋ አስተዳደር የኃይማኖት ተቋማት ፎረም ሰብሳቢ ሊቀብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው በበኩላቸው ""በየደረጃው በሚገኙ የፍትህ ተቋማትም ሆነ በዘርፍ መስሪያ ቤቶች ለተነሱ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት ይገባል ""ብለዋል፡፡"
በፍፁም ፡ የለም ፡ በእርሱ ፡ መሃከል
አንቺን እያሰብኩኝ - ትዝ የሚለኝ ሀገር
እኔ እንደውም አንዳንድ ጓደኞቼን ሳስባቸው የሕይወት ግባቸው 40/60 ቤት ዉስጥ ገብቶ በክብር መሞት ይመስለኛል፡፡
እስክንድር ወንጀሉ መምከሩና ኣቅጣጫ ማሳየቱ ብቻ ነው
ያሳዝናል፤ ሁለት የላቲን አሜሪካ ቡድኖች ከወዲሁ መገናኘታቸው። ሌላው ሁኔታ መልሳ የምታንሰራራ ከሆነ ኢጣሊያ አለበለዚያም ፓራጉዋይ የኔዘርላንድ ተጋጣሚ ልትሆን መብቃቷ ነው። ብራዚል ቺሌም ላቲኖ የእርስበርስ ተጋጣሚዎች ሊሆኑ ይችላሉ። ታዲያ የላቲን አሜሪካ የእስካሁን ጥንካሬ ሲታይ ቢቀር ሁለቱ ከሩብ ፍጻሜው ቀድመው
የሚሰናበቱ መሆናቸው ጥቂትም ቢሆን የሚያሳዝን ነው። ለማንኛውም በትክክል የሚሆነውን በሣምንቱ መጨረሻ ላይ እንደርስበታለን። በነገራችን ላይ እንደ ስዩም አባተ ከሆነ ዋንጫዋ በመጨረሻ ምናልባትም ወደ ላቲን አሜሪካ የምታደላ ነው የሚመስለው። በዕውነትም የእስካሁኑ አካሄድ ከታየ አርጄንቲናና ብራዚል ፍጹም ልዕልና ነው የ
ሚታይባቸው። ግን መጪው አይታወቅም።
ይህ ደግሞ በተለይም አይነት 2 የስኳር በሽታ ላለባቸው ሰዎች እጅጉን እንደሚረዳም ነው የሚነገረው።
እንደሚታወቀው ግብፅ፣ የኢትዮጵያ መንግስትና ሕዝብ ለኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጫ ግንባታ ሊውል የሚችል የገንዘብ ብድር፣ ከዓለም ዓቀፍ አበዳሪ ተቋማት እንዳይፈቀድ ማድረግ የቻለች ሀገር ናት፡፡ እንዲሁም ሳዑዲ ዓረቢያና ግብፅ በተለይ አሁን ያላቸውን ስትራቴጂያዊ ግንኙነት ከግምት ከወሰድነው፣ የሼሁ በሕዳሴው ግ
ድብ ግንባታ ላይ ተሳታፊ መሆንን እንዴት እንደሚረዱት ለማወቅ የሮኬት ሳይንስ ዐዋቂነትን አይጠይቅም፡፡ እንዲሁም ሼሁ አሁን ላሉበት ሁኔታ የግብፅ ሚና ምን ሊሆን እንደሚችልም መገመት ከባድ አይሆንም፡፡
የአውሮፓ ህብረት ኮምሽን የሰብዓዊ ርዳታ አርማ
የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሂለሪ ክሊንተን የስድስት ወር የስልጣን ዘመን
እውነተኛ ውበት የልብ ውበት እንጂ የወንድ ቁመና አይደለም
እንደ ዩጋንዳ በሌሎች የአፍሪቃ ዩንቨርስቲዎች ያለው የፈጠራ ስሜትና እንቅሥቃሤ እንዴት ይሆን? ለምሳሌ ፤ 40 ሺ ተማሪዎች ባሉት የስዋኔ(ፕሪቶሪያ )የቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ! በዚያ የሚገኙት ፕሮፌሰር ዶ/ር ማሞ ሙጬ--
• የሰሞኑ የኢትዮ-ቴሌኮም ምዝገባ ነፃነትን ይገድብ ይሆን?
ቅዳሜ ኅዳር 7 ቀን ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ አዲስ አበበ በተደረገ ሦስተኛው የዓለም አቀፍ ፋሚሊ ፕላኒንግ ኮንፍራንስ ላይ ያደረጉትን ንግግርም ማንሳት እፈልጋለሁ። “ዜጎቻችን ወደ አገር ሲመለሱ፣ ነገሮች በተስተካከለ ሁኔት እንዲሄዱ ለማድረግ እንሞክራለን። ሳዑዲዎች ሕገ-ወጥ ናቸው (ከአገር ውጡልን) ቢሏቸው፣ ግድ የለም፤ የ
ሚሄዱበት አገር አላቸው። አጠንክሬ ላረጋግጥላችሁ፣ ዜጎቻችን በአክብሮት እንቀበላቸዋለን” ነበር ያሉት። ከአንድ ጨዋ፣ የተማረ፣ በሳል መሪ የሚጠበቅ ግሩም ንግግር! በአቶ ሽመልስ ከማል አይነቶቹ የደማው ልቤ ትንሽ ታደሰ።
ኢ/ር ታደለ ብጡል, የመጽሐፍ ምረቃ በዓል,
እነዚህ ሁለት ለውጦች በቤተ ክርስቲያኗ ረጅም ታሪክ ሲከሰት ያዩ በወቅቱ የነበሩ አበው፤ ቤተ ክርስቲያኗ በለውጦቹ ግራ ስትጋባ የነበረ ሐዋርያው ተልእኮዋን አጠናክራ በምትቀጥልበት ሁኔታ ላይ መምከርን ያዙ፡፡ የምስክራቸው ነጥቦች የቤተ ክርስቲያኗን አስተዳደር እንዴት ሀገራዊ መልክዕ መስጠት ይቻላል) በገቢዋ ከካህናቷና
አገልጋዮቿ የዕለት ጉርስ የዓመት ልብስ አልፎ ሀገርን ትመግብ የነበረች ቤተ ክርስቲያን የነበራት የኢኮኖሚ ምንጭ ከደረቀ ዘንድ፤ አገልግሎቷ በገንዘብ ማጣት እንዳይታጐል ምን ይደረግ) የሚሉ ነበሩ፡፡ በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነትም በርካታ የመፍትሔ አቅጣጫዎች አስቀመጡ፡፡
ብቸኛ መንገድ የምንለው የሰላማዊ የትግል መስመር ነው፣
· አመልካቾች መልካም ስነ-ምግባር ያለው/ላት/፣ ከማንኛውም ደባል ሱስ የጽዳ/ዳች/፣ ጥሩ ስብዕና ያለው/ላት/
- “ሉዓላዊ ጌታ ሆይ፣ ሰማይን፣ ምድርን፣ ባሕርንና በውስጣቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ የፈጠርክ አንተ ነህ፤ 25 ደግሞም በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት በአገልጋይህ በአባታችን በዳዊት አፍ እንዲህ ብለሃል:
"የ SMPTE የ ""2017"" ሲምፖዚየም ""የ AI - እንዴት ኢ-ቬይንስ ንግዳችንን ሊያስለውጠው እንደሚችል"" በሚለው የፓነል ውይይት ይደመድማል. ፓሊስቶች ትላልቅ ውሂቦችን በማደራጀት እና በሂደቱ ውስጥ የመረጃ አቅም የመያዝ እና የመረዳት ችሎታ በማዳበር በኢንዱስትሪ ውስጥ እየጨመረ ያለውን የሥራ ድርሻ ላይ ያወ
ያያሉ. ውሂብ. ዳይሬክተሩ መረጃዎችን እንዴት ገቢ መፍጠር እንደሚችሉ እና በሰው ልጆች ላይ የሚገጥሙትን ፈታኝ ሁኔታዎች በ ""ማሽኖች ላይ በመመሥረት"" ላይ በመሞከር በ AI-የነቃ የንግድ ድርጅት ላይ አዳዲስ አስተያየቶችን ያቀርባል."
አሁንማ በየሳምንቱ ሳይሆን በተለያየ ምክንያት ለሚሞተው እና ለሚገደለው ህዝብ በየዕለቱ የሐዘን ቀን ሊታወጅ ባንዲራም ዝቅ ሊል ነው ማለት ነው ።
41 ሌሎች። ይህ ክርስቶስ ነው አሉ፤ ሌሎች ግን። ክርስቶስ በእውኑ ከገሊላ ይመጣልን?
« ጀርባው አንድሮይድ ስማርት ስልክ የሆነው የአይ ፎን ስልክ ሽፋን ሩሲያ ሰላዮቼ በያሁ ድረ ገጽ ጠለፋ ላይ አልተሳተፉም አለች »
9. ከፍተኛ-ደረጃ ትክክለኛነት, ከፍተኛ ፍጥነት እና ከፍተኛ ከመጣሉም መስመራዊ መመሪያ በመንገዶቹም, በከፍተኛ ጫና ስር ግሩም የማስቀመጫ አቅም, ጥሩ ፀረ-እንዲለብሱ ንብረቶች በመታጠቅ;
ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ የመንግሥት ተቋማትም የጥቃቱ ኢላማዎች ነበሩ። ትናንት ፍርድ ቤት ተቃጥሎ እንደነበር ያስታወሱት ነዋሪ ዛሬ ደግሞ የትምህርት ጽ/ቤት፣ የብአዴን ጽ/ቤት እና የመንግሥት ደጋፊ ናቸው የተባሉ ግለሰቦች ቤት እና የንግድ ተቋማት ጉዳት ደርሶባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል።
ሪፖርተር፡- በወቅቱ ስለነበረው የወልዋሎ አዲግራትና ፋሲል ከተማ ጨዋታ ምንም የደረሰዎት መረጃ የለም?
ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ የተፈጠረው የንግድ ማኅበረሰብ ወቅታዊ አሠላለፍ ንግድ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ ቀደም ባሉት ዓመታት በንግድ ዘርፍ የተሰማራው ነጋዴ በኤክስፖርት ዘርፍ እንዲሰማራ መንግሥት ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በዚህም በርካታ ኤክስፖርተሮች ተፈጥረዋል፡፡ ከዚህም በኋላ በኤክስፖርት፣ በአገልግሎት
ሰጪና በንግድ የተሰማሩ ነጋዴዎች በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲሰማሩ መንግሥት ግፊት ከማድረግ ባሻገር፣ በጉዳዩ ላይ ከባለሀብቶች ጋር እያብሰለሰለ ይገኛል፡፡
ለታምራት ደስታ 40ኛ ቀን መታሰቢያ ልጁ የዘፈነለት እጅግ ልብ የሚነካ ሙዚቃ
Ethiopia Zare - አዲስ መጽሐፉን አስመልክቶ ከተስፋዬ ገብረአብ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ
22, 25) ከፊሊፒንስ ወደ ጃፓን ተዛውሮ መኖር የጀመረውን የዳኒካርልን ምሳሌ እንመልከት። የሌላ አገር ሰው በመሆኑ በሥራ ቦታው አድልዎ ይደረግበት ነበር። አንድ ቀን በይሖዋ ምሥክሮች ስብሰባ ላይ ተገኘ። ዳኒካርል እንዲህ ብሏል፦ “በስብሰባው ላይ የተገኙት በሙሉ ጃፓናውያን ነበሩ ማለት ይቻላል፤ ይሁንና ሁሉም ከዚህ
በፊት የምንተዋወቅ ይመስል ሞቅ ያለ አቀባበል አደረጉልኝ።” እነዚህ ወንድሞች ያሳዩት ቀጣይ የሆነ ደግነት ዳኒካርል መንፈሳዊ እድገት እንዲያደርግና እንዲጠመቅ ረድቶታል። በአሁኑ ጊዜ የጉባኤ ሽማግሌ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። አብረውት የሚያገለግሉት ሽማግሌዎች ዳኒካርልና ባለቤቱ ጄኒፈር ለጉባኤው በረከት እንደሆኑ
ይሰማቸዋል። ሽማግሌዎቹ እነዚህን ባልና ሚስት በተመለከተ እንዲህ በማለት ተናግረዋል፦ “ኑሯቸውን ቀላል አድርገው በአቅኚነት ስለሚያገለግሉ መንግሥቱን በማስቀደም ረገድ ግሩም ምሳሌዎች ናቸው።”—ሉቃስ 12:
• ማንበብ፣ ማነጻጸር፣ ማጥናትና መመራመር የማያልቅ ሀብት ነው። እያንዳንዱን እምነት ከሃይማኖቶቹ ሊቃውንት ማወቅ ከቻልክ ተመራጭና ጠቃሚ መሆኑ ጥርጥር የለውም . . ወደ ሕንድ እንደ ሄድክ ሁሉ አይሁዳዊነትን በቅርበት ለማወቅ ወደ ቴልአቪቭም ብትጓዝ ጥሩ ነበር።
«ሁሉም ወገኖች ከቃላት እንኪያ ሠላንቲያ፥ ከወታደራዊ ፍጥጫ እንዲታቀቡ እጠይቃለሁ። እኔ እንደማምነዉ ግጭት ከተከሰተ በእስራኤል፥ በአካባቢዉም በሌሎች ላይ የሚያደርሰዉ አደጋ እና በእስራኤል ላይ የሚያስከትለዉ ጥፋት ሊገመት አይቻልም።»
አርባምንጭ የካቲት 8/2006 በደቡብ ክልል በአርባምንጭ ከተማ ከነገ ጀምሮ በሚካሄደው መላ የደቡብ ጫዋታዎች ላይ የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አርባምንጭ ከተማ በመግባት ላይ መሆናቸውን የዝግጅት ኮሚቴው ገለጸ።
← ደምቆ እንዳይከበር ሕወሃት ቢከለከልም፡ ታሪካችን በመሆኑ የዳግማዊ ምኒልክ 100ኛ ዓመት ነገ በኢትዮጵያ ሕዝብ ይከበራል
በተለይ ሕዝቡ እያሰማ በሚገኘው ተቃውሞ አካባቢውን የሚመሩት ባለስልጣናት መሃይሞችና ያልተማሩ በመሆኑ በነዚህ ሰዎች መመራቱ አንገሽግሾናል እያለ ነው:
"ቁልፍ ተጫዋች፡ ብራኒስላቭ ኢቫኖቪች ለብሄራዊ ቡድኑ ያደረጋቸው ጨዋታዎች ወደ 100 የቀረቡ ሲሆን የቡድኑም ቁልፍ ተጫዋቾ ሆኖ ቀጥሏል። የብሄራዊ ቡድኑም አምበል ነው። ለዓለም ዋንጫው ማለፋቸውመን ካረጋገጡ በኋላም ""ሩሲያ ላይ ለእናንተ ለመጫወት ዝግጁ ነን"" ሲል ለደጋፊዎቻቸው አስታውቋል።"
አንድ ለጥፍ መጣጣምን (ምስሎች 1 እና 2) የሠራ ድረስ ሁለት-ክፍል epoxy መሙያ ይቀላቅሉ. ቀጥሎም ገንዳ ያለው ወለል (የምስል 3) ውስጥ ምንም ቺፕስ ለመሙላት የሚያስችል ፑቲ ቢላ ጋር epoxy ተግባራዊ. በኋላ ላይ (የምስል 4) ጊዜ sanding ለመቀነስ ፑቲ ቢላውን ጋር ትርፍ epoxy ማወናበድ.
ምንም ተቀማጭ ካዚኖ ጉርሻ ኮዶች _ ጎልድማን የቁማር ቤት £ 5 ነጻ!
የአፓርታይድ አገዛዝ አሸባሪነት ከጎረቤት ሀገሮች ደቡብ አፍሪካን አቋርጦ ይገባ ነበር የሚለው እ.ኤ.አ በ1967 የአሸባሪነት ድንጋጌ ከመጽደቁ በፊት እንደነበረው ሁሉ በተመሳሳይ መልኩ አምባገነኑ መለስም በሶማሊያ የጂሀዲስቶች ሽብርተኝነት የሚል የይስሙላ ምክንያት በመስጠት የጸረ ሽብርተኝነት እርምጃዎችን ሲወስድ ነበር
፡፡
የማህበሩ ስም በኔጋቲቨ ነገር ሲነሳ የሚያራግቡ ሰዎች (መናፍቃን) በጣም አሉ ለምሳሌ ፌስቡክ ላይ ብዙ ግለሰቦች (ካስፈለገም መጥቅስ ይቻላል):
የ 25mm ወርድ እና ረጅም ርዝመት አላቸው.
ስለ ንስሀ ማብራሪያው መልካም ነው ግን ከዕውቀት ብቻ ይመስላል ማስተዋል ይጨምርበት:
ከኢትዮጵያ ሌላ የደቡብ አፍሪካና ሞዛምቢክ የሰላም አስከባሪ ሃይሎችም ለተመሳሳይ ዘመቻ ቡሩንዲ ገብተዋል:
ሚያዝያ 2014 _ ነቢዩ ጆሴፍ ስሚዝ
ማስፈፀሚያ ያደረጉ ከስራ አስፈፃሚው እስከ ተቋማት አመራር ያሉ ግለሰቦችን አቅፎ መያዙ ነው ብለዋል።
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘቡን ከወሰዱ በኋላ ገንዘቡን ወደ hard currency ለውጠው እዚ ሃገር USA Colorado ላይ ቤት የገዙ ሰዎች አሉ በስም የሚታወቁ ! ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና _ Freedom4Ethiopian
KOTOR - የድሮው ሪፐብሊክ አንጋፋዎች (በሞቱ ደጋፊዎች ተወዳጅ የነበረን የድሮው የ Star Wars ጨዋታዎች)
የግብጽ መገናኛ ብዙሀን ሟቹን ሴናተር ወቀሱ፡፡
ጌታቸው አበራ (መጋቢት ፮ ቀን ፪ ሺህ ፪ ዓ.ም./ማርች 2010)
« የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖረው ቼክ በመጻፍ ያታለለው ግለሰብ ተቀጣ ብአዴን ለ8 ሺህ ነባር ታጋዮቹ ዕውቅና ሊሰጥ ነው »
ደኢህዴን በአለታ ወንዶ ወረዳ ከ5ሺ800 በላይ ዕጩዎችን ለዉድድር አቀረበ
ኢሕአዴግ ስልጣን ካጣ መሬት እንዳይሸጥ እንዳይለወጥ በምን ሁኔታ ማስቆም ይቻለዋል? ለዚያም ነው ሰውየው በውስጠ ወይራ አነጋገር “ስልጣን መቸም አሳልፈን አንሰጥም ሲያምራችሁ ይቅር” ያሉን:
ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድሀን፣ እሳት ወይ አበባ!
ባለፈው አመት፣ የኢህአዴግ መንግስት መውጫና መግቢያ በጠፋው ሰአት፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ሚዲያ ላይ ቀርበው “በሀገር ውስጥ “በሰላማዊ መንገድ” ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር መደራደር እንፈልጋለን” አሉ፡፡ ይህንንም ጥሪ ተቀብለው በመጀመሪያ ከ20 በላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድርድሩ ላ
ይ ተሳታፊ ሆነው ቀረቡ፡፡ ከዚያ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች ከድርድሩ በመውጣት 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች (በሂደት የወጡም አሉ) ከገዢው ኢህአዴግ ጋር በ12 አጀንዳዎች ላይ ድርድር ማድረግ ጀመሩ፡፡ የኢህአዴግ መንግስት በእነዚህ አጀንዳዎች ዙሪያ ለመወያየት ፍቃደኛ የሆነው የፖለቲካ ጫና ስለበረታበትና የዓለም አቀፍ ማህበ
ረሰብን ለማስደሰት ነበር፡፡ የቄሮዎችና የፋኖዎች ትግል እየተፋፋመ ሲመጣና ኢህአዴግ ይህ ታክቲክ እንደማያዋጣ ተረድቶ “ድርድሩን” ገታ አደረገ፡፡ አሁን ደግሞ ይህን ድርድር “ከተቃዋሚዎች” ጋር አንደሚቀጥል በየሚዲያው እየተነገረ ይገኛል፡፡
በቤተ ክርስቲያኗ ስም መቶ ሺህ ብር ለተረጂዎች ድጋፍ አድርገዋል
አርበኞች ግንቦት 7 ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባና የገቢ ማሰባሰቢ በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ