text
stringlengths
0
200
– የአንድ ፓርቲ አገዛዝን ማስፈንና በአውራ ፓርቲ ስም ማጭበርበር፣
• እናንተ ዘንድ ላለው ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ጭቆና መንስኤው ሃይማኖት አይደለም እንዴ?
ከአሁን በፊት የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ እዚህ መጥተው ንግግር ሲያደርጉ፣ ሁልጊዜ ቃሉን ይጠቀሙበት ነበር፡፡ በአማርኛ ነበር ቃሉን የሚሉት፡፡ የቀድሞ ጠ/ሚ ያረፉ ሰሞንም፤ ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር የሚለው ቃል፣ ከፎቶግራፋቸው ጋር ተደርጎ ይሸጥ ነበር፡፡
በኢትዮጵያ በየጊዜው የሚነሱ ሕዝባዊ ተቃውሞዎችን በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ጦር እያዘመተ በመግደል፣ በማሰር፣ በማሰቃየት ተጨማሪ የአፈና ዕድሜ ለማራዘም ይሞክራል። ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኦሮሚያ ክልል የተነሳው ሰላማዊ ሕዝባዊ ተቃውሞ የተሰጠው ምላሽ ከ140 በላይ ንጹሃንን ሕይወት ቀጥፏል። ሺዎች ተግዘው በየእስ
ር ቤቱ እየማቀቁ ነው። እስሩም ሆነ ግድያው አላበቃም። አገዛዙ ለአፈና የሚጠቀምበት ሰራዊት ሙሉ ለሙሉ በሕወሃት ቁጥጥር ስር ያለ አመራር ቢኖረውም ይህን ሁሉ ጭፍጨፋ አላየሁም አልሰማሁም ማለት ይችላል? ሰራዊቱ በትክክል ከማን ጋር ነው የሚቆመው? በእዚህና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ኮ/ል ደረሰ ተክሌ የሰራዊቱ ዕቅድና ምር
ምር መምሪያ ሀላፊ ከነበሩ ጋር የሕብር ራድዮ ዋና ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ ተወያይቷል:
ታዲያ መኖር ምን ዋጋ አለው? ዋጋ እንዳለው የሚያሳዩ ሦስት ምክንያቶችን እስቲ እንመልከት።
ገልብጤ እሱ ያለውን እስቲ ተርጉምልኝ :
፩) ክብራችን ፡ አንተ (Kebrachen Ante)
በድሬዳዋ የትራንስፖርት ጽህፈት ቤት የመንገድ ደንብ ማስከበር ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም ገቢሳ እንደገለጹት በአስተዳደሩ እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ነው፡፡
ማሟያ ምርጫ ማለት በይውረድልን ወይም በማንኛውም ምክንያት በየደረጃው የሚገኙ የተጓደሉ የምክር ቤት አባላት መቀመጫዎችን ለማሟላት የሚካሄድ ምርጫ ማለት ነው።
በንቀትም በእብሪትም፤በጉልበትም በማስቀየስም የወያኔ አገዛዝ መቀጠሉ የእኛ ድክመት ውጤት መሆኑ አስቆጭቶን ሂሳብ ለማወራረድ ሳይሆን የፖለቲካችንን ሾተላይ ለማወቅና መድሀኒት ለማግኘት በሀቅ በግልጽና በመተማመን መነጋገሩ ነው የሚበጀው፡፡ ፓርቲ ማብዛት ሳይሆን ያሉትን ማጠናከርና ማሰባሰብን ፣ ፓርቲን የግል ንብረታቸው
ያደረጉ ግለሰቦችን ደግሞ በሀቅና በድፍረት በማጋላጥ በሀገርና በሕዝብ አትቀልዱ ማለቱ ነው የሚሻለው፡፡ ለወያኔ የምርጫ አጃቢነት እንደሆነ ያሉት ፓርቲዎች ከበቂ በላይ ናቸው፡፡ እንደውም በዝተውበት ሰሞኑን የተወሰኑትን ከመዝገቡ ላይ ሰርዟቸዋል፡፡(መጀመሪያም በምርጫ ቦርድ መዝገብ ላይ እንጂ በመሬት ላይ አልነበሩም፡፡)
ክርስቶስ መጀመርያ ናይቶም ዝትንስኡ እዩ፡፡ ሞት ስጋ ብሓደ ሰብ ንሱ ኸኣ ኣዳም መጸ፡፡ ነቶም ብእምነት የሱስ ክርስቶስ ውሉድ ኣምላኽ ዝኾኑ ግና ሓድሽ ህይወት ይውሃቦም (1ቆረ 15፡20-22)፡፡ ከምቲ ኣምላኽ ንየሱስ ዘተንስኦ፡ የሱስ ክምለስ እንከሎ ክንትስእ ኢና (1ቆረ 6፡14)፡፡
''ኤልስዬ አያቴ ሁሌም ደብረሊባኖስ ስትሄድ በጣም ስለምንወዳት አስር ጊዜ መቼ ነው ምትመለሺው? እያልን ስናደርቃት ምን ትለን ነበር መሰለሽ 'መመለሴን መንገር ማለት በፈጣሪ ስራ መግባት ማለት ነው:
የሃይማኖት አባት በጎጥ እና በመንደር አስቦ ውሎ በማያድርበት፣
40 ሚሊየን የሚሆኑ ደግሞ በደቡብ እስያ ተመሳሳይ ዕጣ እንደሚገጥማቸው እና በላቲን አሜሪካም 17 ሚሊየን ህዝብ ሊፈናቀል እንደሚችል ተንብየዋል።
በመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የህዝብና ሚድያ ግንኙነት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሐመድ ሰይድ የሰጡትን ከተከታዩ ድምፅ ይከታተሉት፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የፖለቲካ ምህዳሩን ከማስፋትና የመድብለ ፓርቲ ስርዓት እንዲያብብ ከማድረግ አኳያ የነበሩ ተጽዕኖዎች በዝርዝር መፈተሻቸውን ሊቀመንበሩ አብራርተዋል፡፡
ለዓለም ፡ በሙሉ ፡ ሠላም ፡ ኢየሱስ ፡ ነው
IT Archives - አዲስ Presse.de ዜና እና የፕሬስ የተለቀቁ
‹‹ቀ.ኃ.ሥ ቴአትር ገባሁ፡፡ ቀ.ኃ.ሥ ቴአትር በመግባቴ ደስ ይለኛል፡፡ ፈልጌው አይደለም ስገባ በግድ ነው፤ ስክሪፕት ተሰጥቶኝ ነው መጀመሪያ የሠራሁት፡፡ በኋላ ደግሞ ሙያውን ወደድኩት፡፡ እዚያ መግባቴ ከብዙ ነገር ሰውሮኛል ብዬ ነው የምገምተው፡፡ ራሴን እንዳስከብር አድርጎኛል፡፡ በርግጥ በፊትም ራሴን የማስከብር ሴ
ት ነኝ፡፡ ይበልጥ ደግሞ እዚያ ሙያ ውስጥ ሲኮን ራስን ማስከበር አለ፡፡ እዚህ ሙያ ውስጥ በመግባቴ ግን እግዚአብሔርን አመሰግነዋለሁ፡፡ በጀመርኩት ሁኔታ ብጓዝ ኖሮ አንድ መጥፎ ሁኔታ ላይ እወድቅ ነበር፡፡››
የፌደራል ኮሚዩኒኬሽን ኮሚሽን የባህር ዳር ዳር ሰውነትን $ 25,000 ለማካካሻ ደደመ ...
„ምንጩ‟ መሌከ የሚሇው ግስ ነው። ሚካ- መሌካ፣
ችግራችን ሆቴል ማጣት ሳይሆን ትግሬ ወያኔ ነው፡፡ ትግሬ ያመጣብን የዘር ፖለቲካና የትግሬን ጥቅም የሚያስጠብቅ በህገወጥ መንገድ የሚከናወንና በወንጀል የተጨማለቀ ክልል ነው ችግራችን፡፡ ችግራችን በሆቴል ብቻ ሳይሆን በየቤቱ የሚላስና የሚቀመስ ከመወደድ አልፎ መጥፋት ነው፡፡ ችግራችን ከ9 ሚሊዮን ሀዝብ በላይ ትግሬ በ
ረሀብ እየቀጣው በአሁኑ ሰአት መገኘት ነው፡፡ በተፈጥሮ የተጎዳና በድርቅ የሚታወቅ ትግራይ ሳይሆን ሌላው ቦታና ህዝብ መራብና መጠማት መንስኤው ሰው ሰራሽ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ነው፡፡
የወልቃይት ጉዳይ ጎንደር ብቻ ሳይሆን ከሀገራዊነት ባለቤትነት አልፎ አለም አቀፋዊነት ትኩረት በያዘበት በአሁኑ ወቅትም ግን የወልቃይት ኮሚቴ አባላት በትግሬ እስር ቤት ይገኛሉ፡፡ የወልቃይት ነባር ህዝቦች መብትና ጥቅም በትግሬ ገዥዎችና ሰፋሪዎች አማካኝነት በራሳቸው ቦታ አሁንም እየተረገጠ ይገኛል፡፡ የወልቃይትና የነ
ዋሪዎች ጉዳይ በጎንደር ክፍለ ሀገር፣ በመላው አማራና ኢትዮጵያ የተያዘ ሆኖ እያለ አሁንም በወልቃቴዎች ላይ በወንጀል ማተኮር ግን መፍትሄ የሚሆን ሳይሆን ህዝቡን በትግሬዎች ላይ በጥላቻና በጭካኔ የሚስነሳና የሚያከፋ ነው፡፡
እርሱ ፡ በእኔ ፡ በእርሱ ፡ አይረታም
ከዚህ አሰቃቂ ጉዞ በሕይወት የተረፉ ስደተኞች በባህር ላይ ዘራፊዎችና ወንበዴዎች ከፍተኛ የሆነ ስቃይ እንደሚደርስባቸው መናገራቸውን አይኦኤም ገልጿል፡፡ በዚህ አካባቢ የሚደረገው የስደተኞች ጉዞ ስቃይ የበዛበት ከመሆኑ በላይ፣ ወንበዴዎች በጣም የተደራጁና በሚስጥር የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን አክሏል፡፡ በጉዟቸው ወቅት ከሚ
ጠየቁት ተጨማሪ ክፍያ ባሻገር ሌሎች ጉዳቶችም እንደሚያደርስባቸው ጠቁሟል፡፡
ሰሞኑን ገበያ ላይ ብቅ ያለው አማርኛ ክትበገባር ደሞ አዳዲስ ቃላት ጨምሮልናል። ምንድን ነው “ክትበገባር”? ክትበገባር ለ keyboard ያወጡለት ስም ነው። ከክትበገባሩ ጋር አብረው ያሉ “ኋልሳብ” ፤ “ዶል” ፤ “ሟጥ” የመሳሰሉ አዳዲስ ቃላትም የተካተቱ ሲሆን ትንሽ ግራ በሚገባ መልኩ Tab “ሸገር” ተብሎ ወደ አ
ማርኛ ተተርጉሟል። ምን ወጣ ያሉ አዲስ ቃላት ያውቃሉ እርሶ? [EK]
ጆሴፍ ቮን ሽለርንና ዮሐንቮልፍጋንግ ቮንጌቴን በተለይ ይወዳል:
ለምርጫ ከተመዘገቡት አሥራ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘጠኙ የወቅቱን ፕሬዚደንት ሲደግፉ፣ በርካታ ተወዳዳሪዎች ግን አሁንም ፉክክራቸውን ቀጥለዋል።
የሕክምና ሳይንስ ከሰው ልጅ ሕይወት ጋር በተያያዘ አንዳንድ ለውጦች አስከትሏል። ከአንድ መቶ ዓመት ገደማ በፊት በበለጸጉት አገሮችም እንኳ አማካዩ የሰው ዕድሜ በጣም አጭር ነበር። ሰዎች ተላላፊ በሽታ ከያዛቸው ወይም አደጋ ካጋጠማቸው ብዙም ሳይቆዩ ይሞቱ ነበር። ሰዎች የሕክምና አገልግሎት የሚያገኙበት አጋጣሚ ውስን
ስለነበረ አብዛኞቹ ሕመምተኞች ቤተሰቦቻቸው ሲያስታምሟቸው ከቆዩ በኋላ እዚያው ቤታቸው ይሞታሉ።
« ቢሊየነሩ ቢል ጌትስ በአጋጣሚ ድሃ ቢሆኑ የሚሰማሩበትን የስራ መስክ ይፋ አድርገዋል ባለቤቴ ቤት ውስጥ ምንም እንዳልሰራ ከለከለኝ ያለችው ግብፃዊት በተጋቡ በ2ኛ ሳምንት ፍቺ ጠይቃለች »
Breaking News - Eritrea - November 1, 2017 _ አስመራ በጥይት ተናጠች
የትግራይ ባለስልጣናት ውክልና የላችሁም በማለታቸው በመላ ወልቃይት ወኪሎች ተመርጠው ከአማራ ክልል ጀምሮ ወደ ፌደራል መንግስቱ ጥያቄ እንዲያቀርቡ ስምምነት ላይ ተደርሷል። በዚህም መሰረት ጥር 2008 ዓም ወደ ባህርዳር ከዛም ወደ አዲስ አበባ አቅንተዋል። ሆኖም ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ እንጦጦ ላይ ትግርኛ ተናጋሪዎች
በመሩት ፌደራል ፖሊስ ታግተው እንዲመለሱ ተደርገዋል። በአንድ ላይ ተሰባስበው ከመሄድ ተነጣጥለው ወደ አዲስ አበባ መግባት እንዳለባቸው ወስነው እንደገና ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው ጥር 25/2008 ዓም ለፌደሬሽን ምክር ቤት ጥያቄያቸውን አቅርበዋል። ከፌደሬሽን ምክር ቤት ሲወጡ በር ላይ በትህነግ/ህወሓት ባለስልጣናት
ትዕዛዝ ታፍነው እነ ተክላይ መብርሃቱ ወደሚመሩት ማዕከላዊ ታስረዋል። በእነ ተክላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ደርሶባቸው ምሽት 4 ሰዓት ሲፈቱ በነጋታው ጥር 26 የደረሰባቸውን አፈና ለምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ያለው አባተ አስረድተው ተመልሰዋል።
በያዝነው ሰኔ ወር ሁለት ሳምንታት ውስጥ ብቻ በርሃብ ክፉኛ የተጎዱ 322 ሕጻናት የህክምና እና የምግብ አገልግሎት አግኝተዋል። ከእነዚህ ሕጻናት መካከል የሃምሳ አንዱን ሕይወት መታደግ አልተቻለም።በአጠቃላይ በሰኔ ወር ውስጥ ብቻ ጉዳተኛ ሆነው ተኝተው ሕክምናቸውን ከሚከታተሉ ታዳጊዎች ውስጥ በድምሩ 67 ሕይወታቸውን
አጥተዋል።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎቹ ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች የአካ/ም/ፕሬዚዳንት አቶ ሰይድ ሁሴን በቂ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል ፡፡
በትግራይ የሚነገር አንድ ብሂል አለ፡፡ አንድ ባል እና ሚስት አንዲት ትንሽ አይጥ አስቸገረቻቸው፡፡ አንድ ቀን ባል እና ሚስቱ ዱላ ዱላቸውን አንስተው የቤቱን ዕቃ ሁሉ ገልብጠው አይጧን ማሳደድ ጀመሩ፡፡ በዚህ ሲሏት በዚያ፣ በዚያ ሲሏት በዚህ ብዙ እያለች በጣም አደከመቻቸው፡፡ በመካከሉ ሚስቲቱ አይጧን ስታባርር አይጧ
ዘልላ ምጣዱ ላይ ወጥታ ቁጭ አለች፡፡ ሚስቲቱም የሠነዘረችውን ዱላ ወደ ኋላ መልሳ፣ አይጧን በአግራሞት ማየት ጀመረች፡፡ ባልዋም የሚስቱን ሁኔታ ተመልክቶ «ምነው ትቆሚያለሽ አትያትም ወይ?» አላት፡፡ ብልኋ ሚስትም «መምታቱ አቅቶኝ አልነበረም ነገር ግን «ምእንቲ ዛ ምጎጎ እታ አንጭዋ ትሕልፍ» አለችው ይባላል፡፡ «
ስለ ምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ ብዬ ነው» ማለቷ ነው፡፡
Home ❯ Videos ❯ አስቂኝ እና አዝናኝ የሙዚቃ ክሊፕ በናቲ በእሁድን በኢቢኤስ/Sunday With EBS Funny Video
ፍኖት - የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር የሚያቀርበው የሬድዮ ፕሮግራም መስከረም 20 2009ዓ.ም:
3. ለተሻለ ጥራት እና አነስተኛ እጽዋት ቴክኖሎጂን በተደጋጋሚ ያሻሽሉ.
“ክፉ ቀን በሰጠኝ” የሚያስብል ጭንቀት አይድረስባችሁ - Addis Admass Newspaper _ Amharic news _ Ethiopian news
ከኔዘርላንድስ የባህር ላይ ምርምር ተቋም ኦላፍ ዋላስ እንደሚሉት የኔዘርላንድ ከተሞች እንደመዝናኛና ሌሎች ተግባራት ላይ እውን ለማድረግ ፍላጎት አሳይተዋል ብለዋል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ መጥፎ የሥራ ፈትነትና ስንፍና ባህርይ በጠቅላላው ከሕብረተሰባችን ጠፍቷል ማለት ግን አይደለም። እንዲያውም አንዳንድ ፖለቲከኞች ነን ባዮች ለራሳቸው ሥራ መፍታትና የስንፍና ባሕሪ ማሳየት ብቻ ሣይሆን በሥራ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት የሚጥሩትን ዜጎችንም በሥራቸው ላይ እንዳያተኩሩ በፋይዳቢስ ፕሮፓጋንዳቸው
ለማስተጓጎል ሲፍጨረጨሩ ይታያሉ።
አለ ፡ ገና ፡ የእስራኤል ፡ አምላክ
ዓለም አቀፍ የምጣኔ ሃብት እና የማህበራዊ መድረኮች _ ኤኮኖሚ _ DW _ 22.01.2004
ከሙስና ጋር የተያያዙ ወንጀሎች በጣም ውስብስብና መረጃው የሚገኝበት ሁኔታ አስቸጋሪ በመሆኑ፣ መንግሥት ጊዜ እንደወሰደበት ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡ መንግሥት በገባው ቃል መሠረት ጥናት ሲያደርግ እንደቆየና አሁን በቁጥጥር ሥር የዋሉትን ብቻ ሳይሆን ከዚህም በላይ እንደሚኖሩ ገልጸው፣ በሒደት መንግሥት እንደሚያሳውቅ ተናግረዋ
ል፡፡
ኢትዮጵያ በምግብ ሰብል ራሷን ለመቻል ዘዴው ሜካናይድ እርሻና ኢንዱስትሪ ነው፡፡ በተለያዩ ምክንቶች ሂደታቸውን አልጠበቁም እንጂ ጥቂት ኢንዱስትሪዎች ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩት በንጉሡ ዘመን ነበር፡፡ ውጤታቸው የተጠበቀው ያህል ባይሆንም አሁን ግን ተበራክተዋል፡፡ ምን ያደርጋል ታዲያ፤ በርካታ ችግሮች ሰላሉባቸው፣ በሙሉ
አቅማችው እያመረቱ አይደለም። ሌላው አስፈላጊ ነገር ጥሬ ዕቃ ነው፡፡ ከፍተኛ የጥሬ ዕቃ ችግር አለባቸው፡፡ ጥሬ ዕቃውን ከውጭ አገራት ለማግኘት ቢጥሩም የውጭ ምንዛሪ እጥረት የማያላውስ ችግር ሆኖባቸዋል፡፡ የኃይል መቆራረጥም ሌላው አስከፊ ችግር ነው፡፡
2. የሚያጠቡ እናቶች የአጽዋማት ጊዜ አመጋገብ፤
ከይላ በዘረዘረው መስረት ሰኔ 15/2005 ዓ.ም ከአለፈው ብኃላ ሰበካው ጉባኤ ግንዘብን ለማስመለስ መቀሳቀስበት ወቀት ከሀገረ ስብከቱ ለኝ ኝንኛግ ደ/ሣ/ አማኑኤል ቤተ ክርሲቲያን ሰ/በ/ጉ/ጽ/ ቤት በቁጥር ጋ/ሀ/ሰ /0033/06 በቀን 17/03/06 ዓ.ም ጉዳይ ብርሃኑ አየለ በተመለከተ ይሆናል ብሎ ደብዳቤ በመላክ
የተጀመሩ ነገሮዎች ካሉ እንዲቆሙ የሚል ደብዳቤ በመጻፍ ሀገረ ስብከቱ ለወንጀለኞች ተባባሪ ሆኑዋል ፡፡
12. ማንኛውም ተጫራቾች ለጨረታው ብቁ የሚሆነው በዝርዝር የተቀመጠውን የጨረታ መመሪያው መሰረት ሲያቀርብ ነው፡፡ የጨረታ መመሪያ ያላሟላ ተጫራች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከጨረታ ውድድር ውጪ ይሆናል፡፡
የአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሌሎች ጄኔራል መኮንኖች ኃላፊነቶች ላይም ሽግሽግ ማድረጉን የገለጹት ምንጮች፣ ከአየር ኃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ሜጀር ጄኔራል ሞላ እንደ ሌተና ጄኔራል ሰአረ ወደ ማዕከል ለከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት መሾማቸውን ምንጮች አስረድተዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የተደረገው ሙከራ አ
ልተሳካም፡፡
የአማኑኤል አእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ወደ ጤና ተቋምነት ሊያድግ ነው - ENN News
በ1991 ኢህአዴግ ሃገሪቱን ሲቆጣጠር አቶ እሸቱ አለሙ ከነበሩበት ከቡልጋርያ ወደ ሆላንድ በመምጣት የፖለቲካጥገኝነት በመጠየቅ በ1992 የሆላንድ መኖርያ ወረቀት ያገኙ ሲሆን ከ5 አመት በኋላም የሃገሪቱ ዜጋ ሆነዋል። ግለሰቡ በ 2015 ክመኖርያ ቤታቸው ባላሰቡበት መንገድ ተይዘው ታሰሩ። ኦክቶበር 29, 2017 – በ
ታሰሩ ከ 2 ዓመት በኋላ – ጉዳዩ በሄግ ችሎትመታየት ጀመረ።
‹‹በጣም ብዙ ቁም ነገርና ዕውቀት ያላቸውን ማጻሕፍት እንዳናውቅ ሆነናል፡፡ እስካሁን የተሠሩ ሥራዎችም በጣም ውስን ናቸው፡፡ ባህላዊ መድኃኒቶችን በተመለከተ ብዙ መሄድ አልተቻለም፤›› ይላሉ፡፡ ይህንን ክፍተት ለመሙላትም ቋንቋውን ማስተማር ግድ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ ይሁንና እንዲህ ያሉት መጻሕፍት በተለያየ ጊዜ ከአገ
ር ውስጥ ተሰርቀው መውጣታቸውን አንዳንድ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡
በጭነት ማስተላለፍ አገልግሎት ዘርፍ በባሕር ከተጓጓዘው ውስጥ 93,180 TEU እና 5,486 ተሽከርካሪዎችን በመልቲ ሞዳል የትራንስፖርት ስርዓት ወደ ሀገር ውስጥ ወደቦችና የጉምሩክ ፍቃድ ያላቸው መጋዘኖች (Bonded Warehouses) ሲያጓጉዝ በዩኒ ሞዳል ስርዓት አማካኝነት ደግሞ 1,210,604 ቶን ለሚሆን ገቢ
ጭነት የማስተላለፍ አገልግሎት እንደተሰጠ ተገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም 116,468 ቶን ወጪ ጭነት ማስተላለፉን በሪፖርቱ አመላክተዋል፡፡
የአፍሪካ መንግሥታት በቂ የፖለቲካ ዝግጁነት እንዲኖራቸው መፍትሄው ሩቅ አይደለም፡፡
እንግዲህ ወደ እድገት ያመራናል ያሏቸውን ወጪዎች በተመለከተ ነው፣ አሁን ያላየ፣ ያልሰማ ሆነው በጻድቅ ምስክርነት የቆሙት። ምስክርነት መቆማቸውን መንቀፌ አይደለም፣ ነገር ግን ትህትና የቀላቀለ ቢሆንና፣ ሁላቸውም መነካካታቸውን የማይክድ መንፈስ ያረበበት አነጋገር ቢሆን የሚል የከሸፈ ጉጉት እንጂ።
የብርቅየ ልጆች ኢትዮጵያን የሠራዊቱ ክፍል ይሄን የሴጣን አጋሜ ሠራዊት እያሳደዳችሁ ከኬሮና ከፋኖ ጋር በመሆን በአፍጢማቸው ድፏቸው።እናሸንፋለን እናት አገር ወይም ሞት።
የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ – EthioTana
“በእናትህ” አትለው፥ የእንግዴ ልጅ ልቡ፥ የሽርት ውኀ ቀልቡ፣ ድሮ ሳይድህ ጠፍቶ፣
የሶስተራ መፍትሔ የቲቪን የሥራ አፈጻጸም, ኪሳራ ስለማውጣት, የሶስተኛ ወገን የመረጃ ልውውጦችን በማቃለል ቀለል ያለ የሶስተኛ ወገን የመረጃ ልውውጦችን ለማቃለል Spectra Logic ዛሬ የእንግሊዝ ትልቁ የንግድ ቴሌቪዥን ኢቲቪ (ITV) ሁለት የ Spectra® BlackPearl® ኮንስትራክሽን ማጠራቀሚያ ስርዓቶች
እና ሁለት Spectra® T950 ቴፕ ቤተ-መዘሪያዎችን ለመምረጥና ለመጠገን እንደሚመርጥ አስታወቀ. ድርጅታዊ የዲጂታል እሴቶች ለረጅም ጊዜ. መፍትሄው ITV የዲጂታል ንብረቶችን በተለያዩ የመረጃ ማዕከል ለማከፋፈል እንዲችል ያስችለዋል ...
ትራፊክ ተቆጣጣሪዎ ከሰኞ ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ ጠሩ! - Maleda news
00 am ጀምሮ በቅደም ተከተል, ስልኩ ራሱ መልስ) የተጠማ ተድላ የሌለበት . ሌሊት እና በማለዳ ሰዓታት ውስጥ የሚሰበሰቡበት ቀን ገደማ, በቅድሚያ ማሳወቅ, እባክዎ ስብሰባው ከሰዓት በኋላ እና ማታ እመርጣለሁ. የእኔ ፎቶዎች እና እውነተኛ! በቀጥታ ወደ ቆርቆሮ (30. 05. 17) ከ Photoset, መጠይቁን ውስጥ
በጣም የመጀመሪያ ፎቶ, ቀደም “ፈጠራ” አንድ ፎቶ ተከትሎ እና) zakus ላይ selfie መጨረሻ ላይ ጊዜው አልፎበታል) እርስዎን እና ገለልተኛ ክልል ውስጥ, ስብሰባ ላይ ተደርጎ ነበር. ደህንነት እና ቪዲዮ ስለላ ለ የአፓርታማ. እረፍት ላይ ውስጥ በጣም ጠቃሚ ነገር ነው-እኔ) የሺሻ, ትርጉም ያለው ውይይት ማዝና
ናት ወይም ዘና ማሳጅ) ከአለማዊነት የእኔ ተወዳጅ ኃጢአት … እና?) ኢ-ሜይል ነው obses የዲስትሪክት ደቡብ-ምዕራብ, ደቡብ Butovo ባቡር Bulvar አድሚራል Ushakov, የመንገድ Starok
ቁጥር ፫ሺ፫፻፵፭። ወደ ሥነ ሥርዐቱ ሕግ ስለ መምራት።
በሌላ ዜና ለሞዛምቢኩ ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ እየተወዳደረ ያለው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የፊታችን እሁድ ከጋና አቻው ጋር በጋና ጎልድ ኮስት ከተማ ይጫወታል። ቡድኑ ወደ ጋና ከማምራቱ በፊት የወዳጅነት ጨዋታ ከማሊ ብሔራዊ ቡድን ጋር ተጫውቶ አምስት ለባዶ ተሸንፎ ነው ወደ ጋና
ያመራው።
ልጆቻችሁ በዕድሜ ከፍ እያሉ ሲሄዱ የዜና ዘገባዎችን አብሮ የመከታተሉን ጉዳይ ልታስቡበት ይገባል። እንዲህ የምታደርጉ ከሆነ ዘገባዎቹን ተጠቅማችሁ ልጆቻችሁን ማስተማር ትችላላችሁ። ዜናው የያዘውን አዎንታዊ ጎን ለማጉላት ሞክሩ። ለምሳሌ በተፈጥሮ አደጋ ወቅት ለተጎዱ ሰዎች እርዳታ ለመስጠት በሚደረገው ጥረት ላይ ትኩረት
ማድረግ ትችላላችሁ።
በምእራብ አርሲ ጎርፍ ከ2 ሺህ ሄክታር በላይ የእህል ማሳ ላይ ጉዳት ደረሰ
1. ልደታ፣ዮሐንስ ፣ራጉኤል ፣እዮብ ፣ኤልያስ ፣ ሶስና
የኢትዮጵያ ቡና ክለብ ደጋፊዎች ለቡድናቸዉ ያላቸዉ አስገራሚ ፍቅር _ Ethiopia coffee football club fans
ለወትሮው በፈጣን ከመከላከል ወደ ማጥቃት በሚደረጉ ሽግግሮች የሚታወቁት ፋሲሎች በዚህ ጨዋታ ከወትሮው ተዳክመው ተስተውለዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በመጀመሪያው አጋማሽ በርከት ያሉ የመልሶ ማጥቃት አጋጣሚዎችን ቢያገኙም ስኬታማ ባልሆኑ ቅብብሎች ሲበላሹ ተስተውሏል፡፡ በ20ኛው ደቂቃ ላይ ኤርሚያስ ሀይሉ የደደቢት ተከላካዮ
ችን በአደገኛ ቀጠና ውስጥ የነጠቀውን ኳስ በግሩም ሆኔታ አሳልፎለት ኤዶም ሳይጠቀምባት የቀረው እንዲሁም ናትናኤል ጋንቹላ ከግራ መስመር ወደ መሀል ሰብሮ ከገባ በኃላ ከሳጥን ውጪ አክርሮ የመታትን ኳስ ታሪክ ጌትነት በግሩም ሁኔታ ያዳነበት ሙከራ በፋሲሎች በኩል ተጠቃሽ ሙከራዎች ነበሩ፡፡
ጀመዱ ማርያም፣ በልዩ አወቃቀሩ (ለምሳሌ ብዙ ቅስቶችን በመጠቀም፣ በትክክል በተቀረጹ ቀይ የደንጊያ ግድግዳዎቹ፣ መስቀል ቅርጽ በመያዙ) እና በግድግዳው ውጭ ላይ በተሳሉት ልዩ ልዩ ምስሎቹ ይታወቃል። አሰራሩም ከተራራ ስር ሲሆን አንድ ጠባብ መግቢያ ብቻ ያለውና ለማያውቅ ሰው በሩ የት እንደሆነ የማይታወቅ ቤ/ክርስቲያ
ን ነው[3]።
Previous Articleመንግስትን መተቸት የምሁራን መብት ሳይሆን “ግዴታ” ነው!