text stringlengths 0 200 |
|---|
የግል ጥቅሙን የሚያካብት ከሆነ ኢትዮጵያዊ አይደለም፡፡ ወያነነት ንጹህ ህሊናን ትራሱ ያደረገ ኢትዮጵያዊነት ነው፡፡ ማነው ኢትዮጵያዊ ? በሚል ርእስ ተከታታይ ጽሁፎች በተከታታይ ይቀርባሉ፡፡ |
በእውነቱ ስለ አዶላ (ክ /መ )በማንሳታችሁ በጣም ደስ ብሎኛል : |
አርበኞች ግንቦት 7 ጥቃት መሰንዘር መጀመሩን ሰኔ 25 ቀን አስታወቀ _ addisnews |
አሳዛኝ ሰበር ዜና ዲፕሎማቱ እጅ ላይ ያረፈችው ኢትዮጵያዊት ወጣት ሬሳ ትላንት ከሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ግቢ ወዳልታወቀ ስፍራ ተወሰደ ። |
FBC - ቻይናዊው አዛውንት ለ36 ዓመታት ተራራ ቆፍረው የሚኖሩባትን መንደር የውሃ ተጠቃሚ አድርገዋል |
“መኢአድ ጠንካራ ድርጅት ነው።” በድንገት መኢአድ ቢሮ የደረሱ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች |
ክፋታቸውን ቢያሳይ አንድ ምሳሌ ልንገርህ፦ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድ ቤት ቀርበው በነበረበት ጊዜ፤ በርሃብ ምክንያት መናገር እንኳ አቅቷቸው፤ ለዳኛው ምግብ በልተን አናውቅም ብለው ሲናገሩ፤ ዳኛው ደንግጦ ምግብ አምጡላቸው ብሎ ፍርድ ቤት ውስጥ እኮ ምግብ ተበላ! እነኚህ ሰዎች እኮ ያሰሩትን ሰው |
በርሃብ የሚቀጡ ናቸው ! እረ ስንቱን…… ዘርዝሬ እችለዋለሁ? |
አነስተኛ የይገባኛል ጥያቄዎች ደንብ 6. የፍርድ ቤት ጥያቄ |
ንግድ ም/ቤቱ በቅርቡ ዓለም አቀፍ የእርሻና ምግብ ትርዒት በሚያዝያ፣ የማኑፋክቸሪንግና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን በሰኔ እንደሚያካሂድ ታውቋል፡፡ እንዲሁም የንግድ ም/ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መኮንን ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ ኤግዚቢሽን ማዕከል ለመገንባት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ‹‹ፋይራ ባርሴሎና›› ጋ |
ር መስማማቱን አስታውቀዋል፡፡ |
ምድር ፡ መረገጫው ፡ ሰማይም ፡ ዙፋኑ |
በተለይ ከወያኔ ጉያ ወጣ ሲሉ አንዳንዶቹ የበግ ለምድ ለብሰው ይገቡብናል። እነርሱ የሚፈጥሩት፣ የሚቀምሩትና የሚቀብሩብን ፈንጅ ከሁሉም በላይ አደገኛ ነው። ግን ውሎ አድሮ ካልሆነ በስተቀር፣ ወዲያውኑ አይገባንም፣ አንደርስባቸውም። እንደዚህ ዓይነት ሰዎች ዓላማቸውን ለማሳካት በተቀናጀ መልኩ ይዘው የሚገቡብን በሬት የተ |
ለወሰ ማር ቀላል አይደለም። መጀመሪያዉኑ በከፍተኛ ጥናት፣ ስትራተጅክ የሆነ ፕላን ነድፈው ስለሆነ። የሕዝብ ስሜትን ኰርኰር በማድረግ ጠጋ ይሉና የከፍተኛ ፖለቲካ ቀማሪዎችና አዋቂዎችን ልብ ጭምር ይሰርቃሉ። በቀላሉም የሚደረስባቸው ስለማይሆኑ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚረጩት መርዝ እንደዚሁ ቀላል አይደለም። እንዲህ መሰል |
ሰዎች ገባ ሲሉብን፣ ስሜትን ተቆጣጥሮ፣ በሰከነ አእምሮ ሁኔታዎችን ማየትና መገምገም ብልህነት ነው። ሁሉን እንደወረደ ከመቀበል ጎን ለጎን መጠርጠር ያስፈልጋል። ከዚያ ጉያ ወጥተው እስከመጡ ድረስ ልንጠረጥራቸው የሚያስችለን መነሻ ይኖረናልና። ክትትል ማድረግ ክፋት የለውም። ቢያንስ እንዴት? ለምን? የተሰኙትን ጥያቄዎች |
ን እያነሳን ወደ ጫፍ ሊያደርሱን የሚችሉ መልሶችን ከእይታችን ጋር አዛምደን ልናገኝ እንችላለን። እናም ጥንቃቄ ማድረግ ለጥሩ ውጤት መዳረሻ ይሆናል። |
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም _ የመገናኛ ብዙኃን ማዕከል ሙሉ ይዘት _ DW _ 11.11.2014 |
ለጊዜው ቁጥሩን ባይጠቅሱም የግብፁ ቡድን በርካታ አባላት ያሉት መሆኑን አምባሣደር ዲና አመልክተው ቡድኑ ወደ ኢትዮጵያ የተጓዘው በራሷ በግብፅ ጥያቄ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ |
የዛሬው ኢንቨስተር ሥራ የጀመሩት በለጋ ዕድሜያቸው ነበር፡፡ የ8ኛ ክፍል ተማሪ ሆነው፣ አባታቸው አቶ ነጋ ቦንጋር በተሰማሩበት የሆቴል ሥራ በትርፍ ሰዓታቸው ይረዷቸው ነበር፡፡ ከአባታቸው ጋር ብዙ ዓመት ሠርተዋል፡፡ አቶ ሳምሶን በ1978 ዓ.ም ከአ.አ.ዩ እንደተመረቁ ነው የግል ሥራ የጀመሩት። በዚህ ጊዜ ውስጥ የግል |
ንብረት አፍርተው ነበር፡፡ ንብረቶቹን አስይዘው፣ 6 ሚሊዮን ብር ያህል ከባንክ ተበድረው፣ ከባለቤታቸው ጋር በመመካከር፣ በ1983 ዓ.ም በአዳማ (ናዝሬት) ከተማ የመኖ ማምረቻ ፋብሪካ አቋቋሙ። ‹‹ጥሬ ዕቃው እንደ ልብ ስለማይገኝ ችግሮች አሉት እንጂ፣ እንደኛ አገር በእርሻ ላይ ለተመሠረተ አብይ (ማክሮ) ኢኮኖሚ፣ |
መኖ ትልቅ አስተዋፅኦ አለው›› ይላሉ አቶ ሳምሶን፡፡ |
ዶ/ር መረራ “የማሰቃየት ተግባር አልተፈፀመባቸውም” ሲሉ ጠበቃቸው አስተባበሉ _ Ethiopian Media Forum (EMF) |
ምናልባት በሚደረጉ ክርክሮች ላይ ጠንካራ ሙግት ስለማቀርብ ይሆናል፡፡ በነገራችን ላይ እኔ በምከራከር ጊዜ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዜናውም አይሰራም። የሌሎች ወረዳዎች ክርክር ሰፊ የአየር ጊዜ ተሰጥቶት ሲቀርብ፣ የኛ የወረዳ 24 ግን አይቀርብም ነበር፡፡ በኋላ የገባኝ በቃ፣ ኢህአዴግ እኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ እንድቀ |
ጥል እንደማይፈልግ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ በ2004 ዓ.ም ሰልፉን አስመልክቶ በሰሜን ሆቴል ለሁሉም ሚዲያዎች የሰጠነው መግለጫ በመንግስት መገናኛ ብዙኃን ሳይዘገብ ቀርቷል፡፡ |
በኔ የደረሰ አይድረስባችሁ! ባለቤቴ ተላቅሰን ቃል ከገባችልኝ በኋላ ለ 5-ዓመታት መንታ መንገድ ላይ አቆመችኝ እስከመቼ ልጠብቃት? እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ |
ግብግብ ነው! ትግል ከወደ ሰሜኑ ይበልጥ ይታያል፤ ይበልጥ ይሸታል፤ይበልጥ ይጨበጣል፤ ይበልጥ ይሰማል። |
"ወደ ደብራቸው እየተቃረቡ ሲመጡ መሪጌታ በትረ ጽዮን ጠይቆ ያልተመለሰለት ጥያቄው ትዝ አለውና፥ ""በነገራችን ላይ የጥቅሱን ነገር አረሳሳኸኝ እኮ?"" አለው፡፡ ምን እኔ አረሳሳሃለሁ? አንተ ነህ እንጂ ከጥያቄ ወደ ጥያቄ እየዘለልህ ያዘናጋኸኝ? … ለማንኛውም እስኪ የጠቀስሃቸውን ጥቅሶች እንመልከታቸው"" አለና የመጀ |
መሪያውን ጥቅስ 1ቆሮ. 1፥18ን በቃሉ አነበበለት፡፡ ""ልብ በል! 'የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኀይል ነውና' ነው የሚለው፡፡ በነገራችን ላይ ይህና ሌሎቹም ከጳውሎስ መልእክታት ውስጥ ስለ ዕፀ መስቀል ተብለው የተጠቀሱት ሁሉ የሚናገሩት ስለ መከራ መስቀሉ ነው፡፡ ትራክቱን ያዘጋ |
ጁት ክፍሎች ግን ገና ለገና 'መስቀል' የሚል ቃል ይዟል ብለው ስለ ዕፀ መስቀሉ እንደ ተነገረ አድርገው አቀረቡት፡፡ ለምሳሌ 1ቆሮ. 1፥18 'የመስቀሉ ቃል' ነው የሚለው፡፡ ይህም ኢየሱስ በመስቀል ተሰቅሎ የመሞቱ ነገር ለሚጠፉ ሰዎች እንደ ሞኝነት የሚቈጠር ሲሆን፥ ለምንድነው ግን የእግዚአብሔር ኀይል እንደ ሆነ የሚ |
ናገር ነው፡፡ አባቶቻችን ባዘጋጁት የአንድምታ ትርጓሜ ላይ ለዚህ ጥቅስ የሰጡት ፍቺ ይኸው ነው፤ ከዚህ ውጪ 'አንድም' ብለው ስለ ዕፀ መስቀሉም ይናገራል ብለው የጨመሩት ነገር የለም፡፡" |
አቶ ግርማ ታያቸው ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ኢትዮጵያን ለ17 ዓመታት እንደመሩና አበርክቷቸው ግን ዘመን ተሻጋሪ በመሆኑ የሰማዕትነት ቀናቸውን ማክበር እንዳስፈለገ አስረድተዋል፤ “ዓፄ ቴዎድሮስ ትምህርታቸው ብቻ ሳይሆን አነሳሳቸውም ሆነ አወዳደቃቸው ትምህርት ነው። የእርሳቸውን ታሪክ እየዘከሩ አለማስተማር የታሪክ ተወቃሽ |
ያደርጋል፤ ለዚህም ነው በሰማዕትነታቸው ቀን አስታከን ከገድላቸው ለመማርና ለማስተማር እየታተርን ያለነው” በማለት። |
ስለሆነም የእነ አቶ ለማ መገርሳን ሕዝበኝነት እርሱት፡፡ እነ አቶ ለማም ሆኑ እነ አቶ ገዱ የሚናገሩትና አሉ የሚባሉት ነገር ሁሉ አሉ ከመባላቸው ውጭ በተግባር በሚታይ ውጤት ተደግፎ የሕዝብን መብትና ጥቅም ሲያስጠብቅ ሲያስከብር ዓይተንና ሰምተን አናውቅም፡፡ ወያኔ ሕዝቡን በወሬ ብቻ መደለል እንደሚችል ስለሚያምንና ሲ |
ያደርገውም ስለኖረ ሰዉ እንዲሁ ነው በባዶ እየተደለለ ያለው፡፡ |
ለማንኛውም ሁለተኛው የሕንድና የአፍሪቃ መድረክ ዓቢይ ጉባዔ በበርካታ መሪዎች ንቁ ተሳትፎ የሚካሄድ ሲሆን ቢያንስ የ 16 የአፍሪቃ መንግሥታት ልዑካን የንግድ ተጠሪዎች እንደሚገኙበት ይጠበቃል። |
በቻይና ለተጫዋች ግዥ ትልልቅ ብር ማውጣት በፕሬዚዳንት ዢፒንግ ይሁን የተባለ እርምጃ ነው።ምክንያቱም ቻይናን ትልቅ የእግር ኳስ አገር የማድረግ እቅድ አላቸውና። |
መኖሪያ ቤት » የስልክ ቢል በ ሞባይል የቁማር ተቀማጭ _ ኪንግደም ምርጥ ነጻ Play ጣቢያዎች £ €! |
የዘመናት ፈጣሪ የሆነው አምላካችን እግዚአብሔር ያለፈውን ዓመት በሰላም አስፈጽሞ እንኳን ለአዲሱ የሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት ዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሰችሁ!! |
"እንደተባለው ኢትዮጵያ፣ ታንዛኒያ ውስጥ የቆንስላ ቢሮ የላትም። ይህን ዓይነቱን ጉዳይ የሚከታተለው ኬንያ ናይሮቢ የሚገኘዉ የቆንስላ ጽሕፈት ቤት በመሆኑ ወደዚያው ደውለን ጠየቅን። ""ይህን ገና ከእናንተ ነዉ የሰማነዉ፣ ተከታትለን የደረስንበትን እናሳዉቃለን"" ብለው ቃል ገብተውልን ነበር። ይህ ዜና እስከተቀነባበረበ |
ት ጊዜ ግን መልስ አላገኘንም። በቆንስላ ጽ/ቤቱ የዳያስፖራ ጉዳይ ምክትል ስራ አስፈጻሚ የሆኑትን አቶ አንዳርጉ በርሄን በተደጋጋሚ በስልክና በ ኢሜይል (e-mail) ለማግኘት ያደረግንው ሙከራም አልተሳካልንም።" |
Tumblr ላይ ለማጋራት ጠቅ ያድርጉ (በአዲስ መስኮት ውስጥ ይከፈታል) |
የመጀመሪያ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምኅርት አጠናቋል እሸቱ። ኢትዮጵያ ሳለ ከረዳት ዳኝነት አንስቶ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውስጥ የሲቪል እና ሥራ ክርክር የሚባሉ ችሎቶች ውስጥ በዳኝነት ለአራት ዓመታት ግድም ሠርቷል። ቤልጂየም ተጉዞም በመልካም አስተዳደር እና ልማት ሁለተኛ ዲግሪውን አጠናቋል። |
ከዚያ በኋላ ደግሞ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በማቅናት ለሁለተኛ ዲግሪዉ ያጠናው የዓለም አቀፍ ሕግ ትምኅርት ነው። የጋዜጠኝነት መርኆዎችን ግን ያጠይቃል። |
7፤ እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ ሁላችሁ፥ ምክራችሁንና እዝናታችሁን በዚህ ስጡ። |
• እንዲህ ያለውን መንገድ ማግኘት የዘውትር ጉጉቴ ነው። |
▪ የቤተሰብን አንድነት ያጠናክራል፤ ሰዎች ንጹሕ ሥነ ምግባር እንዲኖራቸው ያበረታታል: |
ደቀ መዛሙርቱ ሊታሰሩና ሊገደሉ እንደሚችሉ እያወቁ፣ ኢየሱስ ከሞት መነሳቱን ለሁሉም ሰው ሌላው ቀርቶ እሱን ላስገደሉት ሰዎች እንኳ በድፍረት አውጀዋል። (የሐዋርያት ሥራ 4: |
የቅዱስ ሲኖዶስ መክፈቻ ጸሎት ተካሂዷል፤ “ዝክረ አበው” የጸሎት ሥነ ሥር ሥርዓት ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይከናወናል፡፡ |
በአንድ ይሆዋ ከሁለት በላይ የሆኑ አካላት እንዳሉ የሚገልጹትን ጥቅሶች ከመጽሐፍ ቅዱስ ያውም ከብሉይ ኪዳን የመጀመሪው መጽሐፍ አንድ ባንድ መመልከታችንን እናስታውሳለን፡፡ በዚሁ ሁኔታ ጥናታችንን በመቀጠል የብሉይ ኪዳን አባቶች ይሆዋ በአካል ከሦስት እንደማይበልጥና እንደማያንስ አረጋግጠው እንደ ነበረ የዛሬው ዕትም ያ |
ስነብበናል፡፡ |
የርዮት አለሙ እህት «የርዮት መታሰር ቢያሳዝነኝም። በሺሆች የሚቆጠሩ ርዮቶችን እንዳፈራች ነዉ የሚያሳየዉ። የሕዝቡ ስሜት በጣም የሚያስደስት ነዉ። መስቀል አደባባይ ለሰልፍ አይመችም ነበር ያሉት። ግን ደመራ ሲብስራበት አይተናል። ይሄ የሕዝብን ድምጽ ማፈን ነዉ» |
በሰንበት መልካም ማድረግ ተፈቅዷል ብሎ መመለስ ይችል ነበር – ለ18 ዓመት የጎበጠችዋ ሴት መፈወስ |
ለምሳሌ, በሀገሪቱ ውስጥ የካፒታል ዝውውር ላይ, ለችግሩ ጀመርኩ በኋላ Bitcoin ምንዛሪ ጥራዞች ቻይና ውስጥ መጉረፍ ጀመረ 2016. |
የህወሓት ፕሮግራም፤ የመለስ ሌጋሲ – ዜጎችን ማፈናቀል፤ ማጋደል! |
ጎልጉል፦ ስለ ይሉኝታ ፖለቲካ ተጨማሪ አለሽ? |
አዲስ አበባ ጳጉሜ 3/2009 ህግ በመጣስ ግንባታቸው ባልተጠናቀቁ ህንፃዎች ላይ አገልግሎት የሚሰጡ ባንኮችን ማስቆም አዳግቶኛል ሲል የአዲስ አበባ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ። |
አሁንም መፍትሄው የአማራ የኦሮሞ ክልል ሳይባላ ይሆእ በታሪካ አብሮ የኖረን፣ የተዋለደን ማህበረሰብ ሸዋ በሚል መስተዳደር ውስጥ፡ማቀፉ ብቻ ነው። |
“ኢትዮጵያ ቀኑ ጨለመባት” ተሀድሶያውያን ለአቶ መለስ ዜናዊ ያወጡት መዝሙር |
«በዴሞክራቶቹ ወገን በእርግጥም ታሪካዊ ስብጥር የታየበት ምርጫ ነው። የተደባለቀ ውጤትን ነው ያየነው። ሴቶች፤ ታሪካዊ በሚባል ደረጃ የሴቶች ቁጥር በምክር ቤቱ ያሸነፉ ሴቶች ሪከርድ ሰብሯል። ይህ ደግሞ ለብዙ ሰዎች ትልቅ ነገር ነው።» |
65. ቤት ማእሰርቲ ማይ ተመናይ 41 |
3/ ከውጭ ወደ ኢትዮጵያ የሚተላለፉ ሚድያዎች፣የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እና መሰረቱን ኤርትራ ያደረገው የአርበኞች ግንቦት 7 እንቅስቃሴ |
ኦነግ ለሰላም ውይይቱ ስኬታማነት ግዜያዊ የተኩስ አቁም አወጀ _ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት |
አንቀጽ ሶስት ንዑስ አንቀጽ አንድ፡- “የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የበታች ፍርድ ቤት ዳኞች በጥሩ ስነ-ምግባር በስልጣናቸው ይቆያሉ”(አንድ ጊዜ ብቻ በ1805 ሹም ሽር ተካሂዷል) |
እኛ ኢትዮጰያዉያን በመከባበር፤ በፍቅር፤ በመቻቻልና በአንድነት ፍጹም የሚያኮራ ባህል መስርተን የምንኖር ህዝቦች ነን። እጅግ የሚያኮራ ታሪክ ያላት ሃገር ክቀደምት አያቶቻችን ተረክበንም በጨዋነት፤ በታጋሽነትና፤ በፍጹም ኢትዮጵያዊ ባህል ችግሮቻችንን እየፈታን እስካሁን ኖረናል። |
በሊቢያ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተፈጠረ ግጭት 20 ሰዎች ሞቱ |
“ሰላም ባይኖርም ሰላም ልበላችሁ” ይላል ያ ኪሩቤል በቀለ የተባለ ወዳጄ፤ እናም ‹ሰላም ለኩልክሙ› ብዬ ዘመነ ዲቁናየን በእግረ መንገድ ላስታውስ፡፡ |
ጥሩ የፍቅር አጋር እንደያዝሽ የሚጠቁሙ 10 አስገራሚ ምልክቶች |
ልዩ ምልከታ እና ጥያቄ፡ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የምትገኙት አንባቢዎቼ በተለይም ደግሞ በታላቁ የቴክሳስ ግዛት እና በዋሽንግተን ዲሲ ሜትሮፖሊ አካባቢ የምትኖሩ ኢትዮ-አሜሪካውያን በሙሉ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትሰ አሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ)/United States Agency for Inte |
rnational Development እየተባለ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ ድርጅት በበላይነት እንድትመራው ለሹመት የተጠቆመችውን ጋይሌ ስሚዝን በመቃወም ሹመቱ በሴኔቱ እንዳይጸድቅላት እያደረግሁ ያለውን ተቃውሞ እንድትቀላቀሉኝ እና በጋራ ይህችን የኢትዮጵያ ጸር የሆነች ሴት ሹመት እንዳይጸድቅ እና እንዲመክን በማድረግ ለውድ |
ሀገራችን ያለንን ተቆርቋሪነት እና ፍቅር በግልጽ እንድናሳይ በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ስም ሀገራዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ |
በተጨማሪም ከፍተኛ አገራዊ አንደምታ ያላቸው ፖሊሲዎችና ከባድ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ (ለምሳሌ የአገር ሉአላዊነት መደፈር፣ የአገር መከላከያ ፖሊሲ፣ የትምህርት ፖሊሲ፣ የጤና ፖሊሲ፣ የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ፣ የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ የገንዘብና የፊስካል ፖሊሲ፣ ወዘተ) ውሳኔ የሚሰጠው በስልጣን ላይ ባለው የፖለቲካ ፓርቲ(ዎች) እሳቤ |
ልክ ብቻ እንዳይሆን ከስራ አስፈፃሚው ጋር አብሮ በመሰብሰብ የውሳኔ ድምፅ መስጠት፡፡ |
ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘኁልቁ ዘዳግም ኢያሱ መሳፍንት ሩት 1 ሳሙኤል 2 ሳሙኤል 1 ነገሥት 2 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል 2 ዜና መዋዕል ዕዝራ ነህምያ አስቴር ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ መኃልየ መኃልይ ኢሳይያስ ኤርምያስ ሰቆቃወ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ሆሴዕ ኢዩኤል አሞጽ አብድዩ ዮናስ ሚክያስ ናሆም ዕንባቆ |
ም ሶፎንያስ ሐጌ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልሞና ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ 2 ዮሐንስ 3 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ 1 2 3 4 5 6 |
7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21 22 23 24 25 26 27 28 |
English Amharic Dictionary and Amharic English Dictionary - እንግሊዝኛ-አማርኛ መዝገበ ቃላት |
የካሳ አዋጁን ለማሻሻል የተዘጋጀ ረቂቅ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበ |
መቼም ቤ/ክህነት ስንል በተለይ ጠ/ቤ/ክህነት ስንል 18 መምሪያዎችን፣ 3 ኮሚሽኖችን፣ በተጨማሪነት ማኅበረቅዱሳንን በስሩ አድርጎ የሚያስተዳድር የሰማያዊው መንግስት የምድር እንደራሴ የሆነና ከቤ/መንግስት በንጽጽር የሚታይ በሀብትም በአደረጃጀትም ግዙፍ ተቋማችን ነው፡፡ይሁን እንጅ ተቋሙን በሀሳብም፣በንግግርም፣በድርጊት |
ም ለማስተሀቀር የምናደርገው መሯሯጥ ብዙ ጊዜ ሳየው ማስተዋል የተሞላበት አይደለም፡፡ |
ኢትዮጵያ የሱዳን ወደብን አማራጭ አድርጋ መጠቀም ልትጀምር ነው |
ችግሮቹን ለመፍታት ረዥም ዓመታት እንዲወሰዱ ካደረጉት ዋና ዋናዎቹ በክልልና ወረዳ አመራሮች አፋጣኝ መልስ ለመስጠት የፖለቲካ ተነሳሽነት ችግር፣ የአመራር ብቃት ችግር እንዲሁም ወሰን ተጋሪ ክልሎች አመራሮች ተቀራርበው በጋራ ያለመሥራት ችግሮች መሆናቸው የፌዴራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካይ |
ዳኪ ገዛኸኝ ተጠቅሷል፡፡ |
"ሰሞኑን ይፋ የተደረገው አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ሊያረካ የሚችል፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሚመልስና የመንግሥትን የማስፈፀም አቅም የሚያሳድግ ነው” ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡ |
ከጊዜ በኋላ የሃይፕላር ቻምበርቶች በ 1940"" ን ወታደሮች የተገነቡ ሲሆን ጥልቀት ባላቸው የባሕር ላይ መርከበኞች የተንሰራፋውን በሽታ ለመቋቋም ተችሏል." |
መንግሥት የሕዝቡን ልብ ህብረት X [መስቀል] .ኤፒኬ ተንቀሳቃሽ ያህል ምርጥ መተግበሪያዎች አውርድ |
አደጋ የሚፈጥር ነገር እንደሌለ በሚሰማህ ጊዜም እንኳን መታዘዝ የሚኖርብህ ለምንድን ነው? |
ይኼ ዶላር እኮ ስጦታችንን ራሱ እየጐዳው ነው ማለት ነው? |
የአምላኩን ስጦታ – ከፍ አርጎ ሲያወሳ፡፡ |
በፖክሞይ ግንቦት ውስጥ እና የከለሉት የቢቢያን ጨዋታዎች ሳይታወቁ በሄቲን አሻንጉሊቶች ውበት እና በተመልካቹ ላይ የሚሠራ ተግባር ነው. የማራቶን ማራኪዎችን ማስደሰት ልጃገረዶች እንደ ወንዶች ይሳባሉ, ይደሰታሉ እና ማስተርቤሽን ናቸው. ውበት ለዝሙት አዳሪ ነው, ሁሉም ለመምረጥ የተመረጠ - ቀጭን, ወጣቶችን አሳምሮ |
እና አድናቆት ያስከትላል. ያልተጋቡ የጋብቻ ግንኙነቶች ወደ አጠቃላይ የአመፅ ኡደት ይደርሳሉ, ምክንያቱም በፖካማው ሄቲ ውስጥ መሆን ይገባቸዋል. ና የመዝናኛ ቁምፊዎችን ተመልከቱ! |
ለ25 ጊዜ የተከበረው የአካባቢ ጥበቃ ቀን በጅግጅጋ ከተማም በተለያዩ ክንውኖች ተከብሯል.. |
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2፣ 2008 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ሄሎ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው አዲስ የማህበራዊ ትስስር ድረ ገጽ ከሰሞኑ ተዋውቋል። |
የፓርቲው፤ ተጠያቂነትና ኃላፊነት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ነው ለማንም ግዴታ የለበትም ! |
5) ሙሴ የተወውን የትሕትና ምሳሌ ለመከተል የሚገፋፋ እንዴት ያለ አሳማኝ ምክንያት ነው! |
የህግ አማካሪና ጠበቃ ተማም አባቡልጋ በዚህ ጉዳይ ላይ መደናገር የተፈጠረው ለምን እንደሆነ ሲያስረዱ፤ “ከወንጀለኛ መቅጫ ህጉ በተጨማሪ የፀረ-ሽብር አዋጅና የፕሬስ አዋጅ በስራ ላይ እንዲውሉ በመደረጉ ነው” ይላሉ፡፡ አንድ አገር ውስጥ የተለያዩ የወንጀል ህጎች መኖራቸው ለግለሰብ ብቻ ሳይሆን ለህግ ባለሙያውም አደናጋ |
ሪ መሆኑን ጠቁመው፤ በሃገሪቱ አንድ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ብቻ መኖር ነበረበት ብለዋል፡፡ “አሁን አቃቤ ህግ፤ ጋዜጠኛን መክሰስ ሲፈልግ ሲያሻው በፀረ-ሽብር ህጉ አሊያም በወንጀል ህጉ፣ ደስ ካለውም በፕሬስ ህጉ ሊከስ እንዲችል ተመቻችቶለታል” ባይ ናቸው፡፡ |
የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመጀመርያ የስልጣን ቀናት _ ዓለም _ DW _ 25.01.2017 |
ኵሉ ጊዜ ዋላ'ውን ሽግር ኣብ ዝበዝኃና ጊዜ ተስፋ ከምዘለና እግዚአብሔር'ውን ከምዘናግፈና ምርዳእን ምስትብሃልን ይግባእ። ከመይ! ንሕና ሕዝበ ክርስቲያን ብተስፋ ኢና እንነብር (ሮሜ 12፥12)“ ኣይክገድፈኩምን እየ ከቶ'ውን ሸለል ኣይብለኩምን ክሳዕ መወዳእታ ጊዜ ምሳኻትኩም እየ” (ማቴ. 28፥20)። |
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እያደረጉ፣ በእግርዎ እየተጓዙ አሊያም ደግሞ ስራዎትን እየሰሩ በጆሮ ማዳማጫ ሙዚቃ የማድመጥ ልምዱ አለዎት? እንግዲያውስ ተከታዮቹን ነጥቦች ልብ ይበሉ፡፡ |
ማን crypto ኢንዱስትሪ ወደ ትልቁ መዋጮ አደረገ? ጫፍ 7 |
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.