text
stringlengths
0
200
ተጋልጧል። ዓለምአቀፉ የወንጀለኛ ፍርድቤት (አይ.ሲ.ሲ.) የመለስን ፋይል ገምዶ ክስ ሊመሰርትበት በዝግጅት ላይ እንዳለ ሞት እንደ ቡሽ ክዳን አስፈንጥሮት ሌሎች የቀመሱትን አፈር ልሷል። ከዚህ በፊት ግን “እኛን የሚያሳስበን በሊዝ ያልሸጥነው መሬት ነው” በማለት መለስ መናገሩ ይታወሳል፡፡
ነገር ግን አሁን በሀገራችን በህትመት ላይ የሚገኙትን በተለይ ከፋይናንስ ተጸእኖ ውጪ ያሉትንም ፖለቲካዊ ጫናዎች ተቋቁመው በነጻነት ያለ ፍርሀት የጋዜጠኝነት ስራቸውን ለሚሰሩ ምስጋና ቢያንሳቸው እንጂ አይበዛባቸውም:
የብሔራዊ ትያትር እና የአርቲስት ፍቃዱ ተክለ-ማርያም 60ኛ የልደት ዓመት
(አያሌ መንበር) ክፍል ስድስት ከክፍል 1 – 4 ያለውን ከዚህ ላይ እንዲሁም ክፍል 5 ከዚህ ላይ ያንብቡ የወልቃይትን የአማራ ማንነት ጥያቄ በተመለከተ ምናልባት እንገደና አሁን መለስ ብሎ ገምግሞ ችግሩን ተመልክቶት ካልሆነ በስተቀር የብአዴን አቋም ግልጽ መሆኑ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ወልቃይትን…
” የህውሓት የአዲስ አበባ ልዩ ዞን!” እና የ HD አዲሱ ዲስኩር – ኤርሚያስ ለገሰ – Zehabesha Amharic
ሰው ጥበበኛ ነኝ ቢልም በእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ባዶ እንደ (አላዋቂ) ነው። ምክንያቱም አወቅሁ ተፈላሰፍኩ መጠቅኹ የሚል ሰው በእግዚአብሔር ከሃሊነት የተፈጠረ እና ሙሉ ሕይወቱም በእግዚአብሔር ሥልጣን የተወሰነ ስለሆነ እያንዳዱ ሰው እንደ ወቅቶች ታይቶ የሚሔድና የሚያልፍ መሆኑን ማወቅና መመራመር በራሱ ጥበብ ከመን
ፈስ ቅዱስ ስጦታዎች አንዱ መሆኑን ኢትዮጵያውያን ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ 1ቆሮ. 12÷8፣ ሮሜ 1÷22፣ 1ቆሮ. 1÷19፣ ያዕ 3÷13
“ግን አላህን ለሚፈራ ሰው መገሰጫ ይኾን ዘንድ (አወረድነው)። ምድርንና የላይኛዎቹን ሰማያት ከፈጠረ አምላክ ተወረደ።” (ጧሃ 20፤ 2-3)
የብድሩ ተጠቃሚ ከሆኑ ወጣቶች መካከል ውጤታማ የሆኑ 11 ማህበራት 219ሺህ ብር የመጀመሪያ ዙር ብድራቸውን መመለሰቸውንም ጠቁመዋል።
“አጠቃላዩ ብሄራዊ ምርት በ 2009 ዓ.ም. ከወዲሁ ቀድሞ እንደሚታየው ከሆነ በስድሥት ከመቶ ያቆለቁላል”
ሊቀ ማዕምራን ተስፋ ማርያም - የኅዳር ጽዮን ማኅሌት - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ብርሀን ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቶሮንቶ - ኅዳር ፳፬ ፳፻፲ ዓ. ም.
መዝሙር (አቤቱ በመንግስትህ አስበኝ) February 11, 2018
በምዕራቡ አለም ከ1350 አ.አ ጀምሮ ለ650 ዓመታት እየዳበረ የመጣው ማሕበራዊ መዋቅር:
በ2009 ዓ.ም. በኢሬቻ በዓል መዳረሻ ሰሞን መላው የክረምት ወራት በሙሉ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ አዋጅ ባይታወጅበትም፣ ውጥረት የተሞላበት ወቅት ነበር፡፡ ገዢው ፓርቲ ከነሐሴ 10 ቀን እስከ ነሐሴ 22 ቀን ድረስ በሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴና በድርጅቱ ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔና መግለጫ አማካይነት ለሕዝብ ምሬትና እሪታ ያ
ቀደውን ምላሽ የማያሰማበት ጊዜ ነበር፡፡ በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ነሐሴ 24 ቀን 2008 ዓ.ም. በሰጡት ወቅታዊ ሁኔታውን የተመለከተ መግለጫ፣ ‹‹መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር ሁሉንም አቅሙን ይጠቀማል፡፡ በእኔ በኩል ይህ በሕግ የበላይነት እንዲከበር ለማድረግ ሁሉም የፀጥታ አካሎቻች
ን የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብሩ አዝዣለሁ፡፡ ስለዚህ ሁሉም የፀጥታ አካሎታችን የሕግ የበላይነትን ማስከበር ጀምረዋል፡፡ የጀመሩትንም የሕግ የበላይነት አጠናክረው ይቀጥላሉ፤›› ያሉበት ጊዜ ነው፡፡
በጎዛምን ሆቴል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ቢደርስም ኣአሁንም የምጨነቀው ለሃገሬና ለወገኔ በጠቅላላው ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው ሲሉም ዶክተር ምንውየለት ተናግረዋል።
ይህን ሁሉ ተቋቁመው እስካሁን በፖለቲካው አለም መቀጠላቸው በራሱ ያላቸውን የአላማ ጽናትና ቁርጠኝነት በግልጽ የሚያሳይ ነው:
በጣም የምገርም አሁን (ግድያ ሙከራ )የደርሰን-ኢትዮጵያ ሰበር ዜና እሣት አስገራሚ ዜና /JUNE 28,,/2018
የ 3 ኛ ደረጃ ዘለግ ይጫኑ እሺ አዝራር በኋላ , አንተ Xterm አማራጭ ማንቃት ላይ መምታት አለብን . አሁን ይመልከቱ ምስል ያላቸው እና .After እሺ ደንበኛ connected.Then የፕሬስ አዲስ መስኮት እኛን የተገናኙ ደንበኛ ዝርዝር ይሰጣል ይህም ብቅ የት መዳረሻ ነጥቦች መሆን አለበት .
ዶክተር አቢይ ወደሥልጣን ከመጡ በዃላ የታዩ 15 ለውጦች (ኤርሚያስ ቶኩማ)
በአንበሳ ግቢ የሚገኙ አንበሶችን ወደ አዲሱ ዙ እንዲዘዋወሩ ለማድረግ ታስቦ የተጀመረው የፒኮኩ ፕሮጀክትም እስካሁን መጠናቀቅ አልቻለም፡፡ በ36.4 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈውን የአዲስ ዙ ፓርክን በዓለም ላይ ከሚገኙ አምስት ታዋቂ ፓርኮች መካከል መሆን የሚያስችለው ፕላን ወጥቶለት ነው ወደ ሥራ የተገባው፡፡ ይህንንም
ለማድረግ 26.4 ሚሊዮን ዩሮ በጀት በከተማው አስተዳድር በኩል ተመድቧል፡፡
ቸ. የዚህን ጥቃት አድራሾች ማንነት ስንመለከት ሁለቱ ጎዳና ተዳዳሪ የመሰሉ ሴቶች በመሆናቸውና ከዚህ ቀደምም በባህር ዳርና በጎንደር መሰል ወጣቶች ቦንብ ይዘው መገኘታቸውን ስናስታውስ እንዲሁም የፖሊስ ተሸከርካሪውን ተሳትፎ ስንመለከት ከእነዚህ ወጣቶች ጀርባ ሌላ አካል እንዳለ አመላካች ነው፡፡
“እነዚህ ምሁራን የሚባሉት ለኢህአዴግ ሲሰሩ የነበረ ሲያገልግሉ የነበሩ ናቸው፡፡ የምሰማቸው ስሞች አዲስ አይደሉም፡፡ ኢህአዴግን በማገልገል የታወቁ ነበሩ፡፡ አንዳንዶቹ የምናውቃቸው ወለጋ ዩኒቨርስቲ፣ ሃሮማያ ዩኒቨርስቲ የነበሩ ሰዎች የኦሮሞ ወጣቶች ያሳስሩን ነበር ሲሉ ሲከሷቸው የነበሩ ናቸው” ይላሉ ዶ/ር መረራ፡፡
በስድስት ወጣቶች የተሰራ “ሃምሳ ሎሚ”የተሰኘ ሶፍትዌር አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ሶፍትዌሩ የተቋማትን የአስተዳደር ስርዓት የማቅለል እና የማቀላጠፍ ዓላማ አለው፡፡ በጤና ተቋማት ተሞክሮ አጥጋቢ ውጤት ማስመዘገቡንም ተጠቃሚዎቹ መሰክረዋል፡፡
ታሞ ሰፈር ውስጥ ከሚታይ ሰው ይልቅ፥ ሆስፒታል የሚመላለሰው ላይ የበለጠ አይንና አፍ ይበዛበታል። በዚህ የተነሳ የተጋላጭነት መጠኑን ለማጥናት ቀላል አይሆንም። ሰውም ለአምሮና ለባህርይ ቀውሱ ሀኪም የሚያማክረው ከስንት አንድ ጊዜ ነው። አንድ ለእናቱ የሆነውን አማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብዙዎች አግልለው ነው የሚ
መለከቱት። ከነስሙም “እብድ ሆስፒታል” ይባላል። ሆኖም ታካሚዎች ግቢው ውስጥ የሚተክሏቸውንና የሚንከባከቧቸውን አበቦች፣ የሚቀቧቸውን ግድግዳዎች እና የሚያዘጋጇቸውን የስነጽሁፍና የስነ ጥበብ ዝግጅቶች ስንመለከት አመለካከታችን ይለወጣል። የአእምሮ ህክምና ሆስፒታል ውስጥ ይነበባል፣ አትክልት ይተከካላል፣ የእደ ጥበብ ሞ
ያ ይደረጃል፣ ኪነ ጥበብ በወጉ ይከየናል። እዚያ ጆሮ መያዝም ሆነ ሌላ ዓይነት ቅጣት የለም!
የፌዴራሉ አቃቤ ህግ የማይገባትን ጥቅም ለማግኘት በማሰብ በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች በመንቀሳቀስ ሰዎችን በማታለል “እኔ ማርያም ነኝ፤ እንደኢየሱስም በጅራፍ ተገርፌያለሁ፤ ከሞትም ተነስቻለሁ፤ የወለድኳቸውንም ልጆች ያገኘሁት በመንፈስ ነው” ስትልና የዓለም ፍፃሜ ደርሷል በሚል የሰዎችን የግል ሀብት ለራሷ ስታደርግ ደር
ሼባታለሁ ሲል ክስ የመሰርተባት የ34 ዓመቷ ትዕግስት ብርሃኑ ወ/ጊዮርጊስ፤ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ ወንጀል ችሎት ፊት ቀርባ ጥፋተኛ ሆና በመገኘቷ በ2 ዓመት ከ4 ወራት ፅኑ እስራትና በአንድ ሺ ብር የገንዘብ መቀጮ እንድትቀጣ ሲል ባሳለፍነው ሳምንት ወሰነ።
ቢቢኤንን የማሳደግ ልዩ ዝግጅት በዋሽንግተን ዲሲ
ከላይ የገለፅኩት አጠቃላይ ሁኔታውን ለማሳየት በመሆኑ የመተዳደርያ ደንቡ ድራፍት ወደፊት በታቻለ አቅም በየአድራሻችሁ እንዲደርሳችሁ ተደርጎ አስተያየት እንድትሰጡበት ይደጋል፡፡ ከዚያ በፊትም የሚመጡ አስተያየቶችን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ፡፡ በዚህ አጋጣሚ በእለቱ ያልተገኛችሁ የአገር ውስጥ ወንድሞቻችን በስልክ ቁጥር 092
2580352 በትደውሉልኝ ደስ ይለኛል፡፡ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ለምትገኙ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በአውሮፓ ለጊዜው ዘገየ ሀይሉ ብታገኙ ደስ ይለናል፡፡ ለሰሜን አሜሪካና በሌሎች ሀገሮች ለምትገኙ በተገኘው ዘዴ አናሳውቃችሃለን፡፡
የይዞታ መረጃ አሰባሰብና አጣሪ ኦፊሰር በቢዩልዲንግ ኮንስትራክሽን በከተማ ምህንድስና/1/ በሰርቬይንግ ቴክኖሎጂ/ አዲስ አበባ የካ ክ/ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽ/ቤት 2016-02-06
‹የሰው ልጅ ታሪክ የሚመሰክረው ሰው ከታሪክ አለመማሩን ነው› እንደሚባለው ከትናንቱ ደቂቀ ሰይጣን ያልተማሩ ተረፈ ደቂቀ ሰይጣን ዛሬም አሉ፡፡
ቅንጅት ለምርጫ ቦርድ የእውቅና ደብዳቤ አስገባ
በሰዉ ፡ አይምሮ ፡ ያለቀ ፡ ነገር ፡ መፍትሔ ፡ ያጣ ፡ የነበር
ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን ባመጣን ጊዜ አንተንም በነዚህ ላይ መስካሪ አድርገን በምናመጣህ ጊዜ (የከሐዲዎች ኹኔታ) እንዴት ይሆን?
“በስተ እርጅና እንዴት ይጨፍራል ብላችሁ ነው?”
13 ደግነት የሚንጸባረቅበት ንግግር ትዳርን ለማጠናከር ከሚረዱት ቁልፎች አንዱ እንደሆነ ጥርጥር የለውም። ባልና ሚስት የማያውቁትን ሰው ሌላው ቀርቶ የቤት እንስሶቻቸውን በአክብሮት እያናገሩ የትዳር ጓደኛቸውን ግን አክብሮት በጎደለው መንገድ የሚያዋሩ ቢሆን እንዴት የሚያሳዝን ነው! “የመረረ ጥላቻ፣ ቁጣ፣ ንዴት፣ ጩኸ
ትና ስድብ” የትዳር ጥንካሬ እየተዳከመ እንዲሄድ ያደርጋሉ። (ኤፌ. 4:
ስላንተ ፡ ተሰደድኩ ፡ ከሐዋርያት ፡ ጋራ
፲፩ ማርያም ግን እያለቀሰች ከመቃብሩ በስተ ውጭ ቆማ ነበር። ስታለቅስም ወደ መቃብር ዝቅ ብላ ተመለከተች፤
• ተማሪዎች በነጻ ወደ ፕሪሚየም እቅድ መመዝገብ ይችላሉ!
United Nation Praises The Wind of Change in Ethiopia - የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ እየታየ ያለዉን ለዉጥ አደነቀ
ሐ. ማደራጀት፣ ምርጫ ማካሄድ፣ ፖለቲካ ትምህርት መስጠት፣ የፖልቲካና የአስተዳድር ሥራዎች ማካሄድ የአካባቢው ሕብረተሰባዊ ሕጋዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ማቃለል።”
• ማለት የፈለከውን በሚገባ ተረድቻለሁ። ካትሪና ግሩም ድንቅ ናት፣ድንቅነቷ ግን ግራ ቀኝ ሳትል በፍጹምነት ሃይማኖቷን ብቻ ማገልገሏ ነው።
እህቴ አንች እኮ ልብሽ (ህ)የታወረ ነው ልቦናሽን ብርሀን ያድርግልሽ እግዚያብሔር አምላክ አሜን♥️♥️♥️♥️♥️♥️ ሞትን እንዳለ እንኩዋን አታውቂም በጣም የታደለ ሰው እድለኛ ሰው ነው ፈቃዱ ተክለማርያም እናቴ ትችቱን ስድቡን ተይው እና እፁብ ድንቅ ነው የምትይው የቅድስት አርሴማን ደጅ ሒደሽ እይ እና?
“ህገ መንግሥቱን ለመናድ” ሲሉ ሕወሓትንና የሥርዓቱ ተጠቃሚዎች የሆኑ ትግሬዎችን ለማለት ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ህገ መንግሥት ብሎ ነገር የለም፡፡ ሆነም ቀረም ህገ መንግሥት ዱሮ ቀረ፡፡ የአሁኑ ህገ መንግሥት ወያኔ ማለት ነው፡፡
በሸቀጦች ላይ የዋጋ ንረት እየታየ ነው
ሞላ ኃ/ማሪያም በ2005 ዓ.ም ለሆራ አየር ኃይል ሆስፒታል በሚሊዮኖች ዶላር ከውጭ ተገዝተው የገቡ ሙሉ የህክምና ቁሳቁሶችን ከመጋዘን አውጥቶ ሸጧል፡፡ የህክምና ቁሳቁሶቹን በሌሊት ከሆስፒታሉ መጋዘን ወጥተው በመኪና ተጭነው ሲጋዙ ተረኛ ሀኪም ሆኖ በአጋጣሚ የተመለከተውን የጉራጌ ተወላጅ የሆነውን አምሳ አለቃ ሰለሞንን
ሞላ ሻለቃ ገ/ህይወት /ወዲ ራያ/ የተባለውን የአየር ኃይሉን የደህንነት ኃላፊ ልኮ አስገድሎታል፡፡
እዚህ ቢሮ ለሁለት ዓመት ተመላልሰህ እንዴት ይኼን አታውቅም?
በእንግሊዘኛ እና በፈረንሳይኛ ፕሮግራማችን በሙሉ የእረፍት ጊዜዎትን ለመማር የሚያስችለን የተለየ ስርዓተ ትምህርት ተጠቃሚ ይሆኑዎታል. በእውነተኛው ዓለም ውስጥ በክፍል ውስጥ የተማርዎትን ሁሉ ለመተግበር እድል አለዎት.
የወዲ ስብሃቱ ልጅ አላማ ‘የሙስናዋን ንግስት’ ነጻ ለማውጣት መሞከር ባይሆን ኖሮ፣ በነካ እጅዋ ሰሞኑን በወደቀ ሂሳብ እየተቸበቸቡ ስላሉ የአዲስ አበባ ሕንጻዎች ጉዳይ ታነሳ ነበር።
ተስፋ የተጣለበትን ድህረ-የስርዓት ለዉጥ ለማየት በዝጉም ይሁን በክፍቱ የህወሃት እስርቤቶች ብዙዎች ታስረዋል፣ተገርፈዋል፣ሴቶችም-ወንዶችም በጾታዊ ጥቃት ቶርቸር ተደርገዋል፣ነፍስን ለማዳን አገርን ጥለው የጠፉ በርካታ ናቸው።ከሁሉም በላይ መተኪያ የሌለውን ህይወት በመስጠት መስዋእት የሆኑ ብዙ አገር ወዳድ ዜጎች የሚዘነ
ጉ አይሆኑም።አጋዚ በሚባለው የህወሃት ቅልብ ጦር ልጅ ተገድሎባቸው ለምድራዊ ስቃይ የተጋለጡ እናቶች፣አባቶች፣እህቶች፣ወንድሞች፣ቤተሰቦች፣ወዳጅ-ዘመዶችና ጎረቤቶች ብዙ ናቸው። ዶክተር አቢይ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት ሲያመሩ በክብር ቀይ ምንጣፍ ሳይሆን ህወሃት ለ40 አመታት ሲያፈሰው በነበረው የሰማእታት ደም ላይ መሆ
ኑ አትኩሮት ያሻዋል።
የወያኔ መንግስት በራሱ ህገመንግስት ላይ የሰፈረውን የዜጎች መብት እንኳን ሳይቀር ባለማክበር ብዙሃን ጋዜጠኞችን፤ የሰባዊ መብት ተሟጋች ግለሰቦችን እንዲሁም በንግዱ መስመር እንኳን የተፎካከሩትን ነጋዴዎች ሁሉ ሳይቀር ወህኒ እያወረደ ህዝብን በማስፈራራት ያለገደብ ለመግዛት አልሞ የተነሳ ሥርዓት ነው። እንግዲህ አምባገ
ነኖች ከላይ የተጠቀሱትን ሶስት የፍርሃት መንስኤዎች በመጠቀም በስፋት በዜጎች ላይ ተጸኖ እንዲአሳድሩ ካደረጉ፤ ህዝብን ጨቁኖ የመግዛት እድላቸው ከፍተኛ ይሆናል። እጅግ ከፍተኛ በሆነ ፍርሃት ውስጥ ያለ ዜጋ ከታዘዘው ውጭ ምንም ነገር ለማድረግ አይሻም። ነገር ግን ህዝብን እንዲህ ባለ የፍርሃት ውጥመድ ለማስገባት አምባ
ገነኖች ህሊናቸውን የሸጡና ሆዳም፤ ታማኝነታቸው የተረጋገጠ አባሪ ተባባሪ ይሻሉ (እነበረከት ሥመኦንን አነሽመልስ ከማልን እነሳሞራን ልብ ይሏል)
የት ፡ እንደ ፡ ሄደ ፡ አላውቅም ፡ ወዴት ፡ እንደገባ
« የብርን ምንዛሬ ማውረድ ለኤክስፖርት መሻሻል ወሳኝ መፍትሄ መሆን ይችል ይሆን? ወደ ኤክስፖርት እየተንደረደረ ያለው በአፍሪካ ግዙፉ ቄራ »
ዛሬ ፡ ቀኑ ፡ ነው (፫x) ፡ ክብሩን ፡ ልታይ
መልስ ሰጭዎች፡- 1. ዲያቆን ምህረት ብርሃን
ከታች ያሉትን ባሕርያት በማሳየት ረገድ እንዴት ነህ? እነዚህን ባሕርያት በሕይወትህ ውስጥ የሚታዩት ሁልጊዜ፣ አብዛኛውን ጊዜ ወይም አልፎ አልፎ ነው? ወይስ ጨርሶ አይታዩም?
አባይ ወልዱ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኑ፤ ” ዲፕሎማሲያችን አንድ ቁልፍ ሰው ተጨመረለት” – ዛጎል – ZAGGOLE NEWS
225 ዛይዶም ገ/ሚካኤል ስዩም ሰሜን S226 ኮፒ ካርኒ
ጨርቄ ማቄን ሳትሉ አሁኑኑ ከአካባቢው ለቃችሁ ውጡ የሚል ጥቃት በሰነዘሩ ጊዜ፣
በዝርዝር በሀገር ውስጥና በውጭ ሊቃውንት ተጽፏል:
በሕይወት ዙሪያ ብዙ ገጠመኞች በመኖራቸው ዛሬ እኔም እሱም ሁለት ጎረቤት በሆኑ ሀገሮች በስደት እንኖራለን። እሱ በኖርዌይ መኖሩን ያወቅሁበት አንድ አጋጣሚ ተፈጠረ። በኖርዌይ “ያራ” የተባለው የማዳበሪያ ሻጭ ድርጅት አቶ መለስ ዜናዊን (ብዙ ማዳበሪያ በመግዛት ይመስለኛል) ተሸላሚ አድርጎ ይመርጣቸዋል። በርካታ ኢትዮጵ
ያውያን አድራጎቱን በመቃወምና የበርካታ ንፁኀንን ሕይወት ያጠፋ አምባገነን መሪ መሸለሙን ለማውገዝ በሽልማት ቦታው ይገኛሉ። እኔም ከስዊድን ኖርዌይ ተጉዤ ትንሿን ብሔራዊ ድርሻ ለመወጣት አጋጣሚ አገኘሁ። አበራ ለማን አገኘዋለሁ የሚል ሃሳብ ግን አልነበረኝም። በኢትዮጵያዊነትና በአክብሮት የጋራ ተቃውሞ ድምፃችንን ስናስ
ተጋባ ዋልን።
ብዙ አሳየን- ገና አልሞተም -የኛ ይሁዳ!
በቤተ ክርስቲያኗ ታሪክ የፓትርያርኮች ምርጫ ምንም እንኳን በመሠረታዊ የተመራጮቹ መመዘኛዎች በአብዛኛው ልዩነት ባይኖርም፤ የምርጫ አፈጻጸም ቀኖናዎች ላይ የሚስተዋሉ ልዩነቶች ነበሩ፡፡ በጉዳዩ ላይ የተጻፉ ጥናቶችንና የፓትርያርኮቹን የሕይወት ታሪክ በማጥናት በቤተ ክርስቲያኗ የ2000 ዘመናት ታሪክ ዘጠኝ ዓይነት የምር
ጫ ቀኖናዊ ሥልቆች ነበሩ ማለት ይቻላል፡፡ እነዚህን ሥልቶች ከነ አፈጻጸማቸውና ከተመረጡባቸው ፓትርያርኮች ዝርዝር ጋር እንደ ሚከተለው እንመለከታለን፡፡
«እኔ ሃሳብ አለኝ» አሉና አንድ የመዝገብ ቤት ሠራተኛ ተነሡ፡፡ «ካሁን በኋላ አንድ በሽተኛ ሲመጣ በር ተቆልፎ ዶክተሩ ብቻቸውን የሚያነጋግሩበት አሠራር መቅረት አለበት፡፡ ለምንድን ነው ሁላችንም የማንሰማው? ይሄ እኛ እንዳናውቅ የሚደረግ ሤራ ነው፡፡ ስለዚህም እዚሁ አዳራሽ እየመጣ በሽተኛው ይጠየቅ፡፡ ሁላችንም የመ
መርመር እድሉን እናግኝ፡፡ በሽታው ምን እንደ ሆነ አንድ ዶክተር ብቻውን በአምባገነንነት መወሰንም የለበትም፡፡ እዚሁ አዳራሽ ውስጥ በድምጽ ብልጫ መወሰን አለበት» ተጨበጨበ፡፡
ኦህዴድ እና ብአዴን የስም ለውጥ ሊያደርጉ ነው
ኢማም ሻፊዒይ፣ አስ-ሰውሪይ፣ አል-አውዛዒይና ሙሐመድ ኢብኑል-ሐሰን የሐጅ ግዴታነት ወዲያው ሳይሆን በፈለገው ጊዜ እንደሆነ ያምናሉ። ከእድሜው ውስጥ በፈለገው ጊዜ ያደርጋል። ግዴታ የሚያደርጉት መስፈርቶች ተሟልተው በሚቆይበት ጊዜ የሚያሳልፈው ወቅት ኃጢያት አይሆንበትም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ከሂ
ጅራ በኋላ እስከ አስረኛው አመት ድረስ ሐጅ ሳያደርጉ ቆይተዋል። ባለቤቶቻቸውና ብዙ ባልደረቦቻቸውም እስከዚህ ጊዜ ድረስ ያለ ሐጅ ቆይተዋል። ከዚህ በላይ እንደጠቀስነው ሐጅ በግዴታነት የተደነገገው ከሂጅራ በኋላ ስድስተኛው አመት ላይ ነው። ሐጅ ለማድረግ ምቹ አጋጣሚ ያለውና ሐጅን ግዴታ የሚያደርጉ መስፈርቶች የተሟሉለ
ት ሰው ሐጁን ማቆየቱ ኃጢያት ቢሆን ኖሮ ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ለአራት አመታት ያህል አያዘገዩም ነበር። ኢማም ሻፊዒይ እንዲህ ይላሉ፡-
8 ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።
ያ ካልሆነ ግን ወደብ በሚታወቀው የገቢና የወጪ እቃ ማስተላለፊያነቱ ከተመዘነ ኤርትራ በማንኛውም ሚዛን አንገት አደለችም፡፡ ልትሆንም አትችልም፡፡
በስመኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሃዱ ኣምላክ ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ትምህርቲ ሰንበት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን መድሃኔኣለም ኣብ ቅድስት ሃገረ እስራኤል፡ ትማሊ ሰንበት ዕለት 31ጥሪ 2016 ናይቲ ብምኽንያት ዓመታዊ ክብረ በዓል ዕረፍታ ናይ ኣዴና ቅድስት ድንግል ማርያም 21ጥሪ (ኣስተርእ
ዮ) ከምኡ’ውን መበል 8ይ ዓመት ምምስራት ቤት ትምህርቲ ሰንበት ቅድስት ድንግል ማርያም ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ… Continue Reading
የወርልድ ስፔስ ሳተላይት መስራቹ ኖህ ሳማራ ከኢቲቪ ጋር ያደረጉት ቆይታ July 19, 2018
"መሐንዲሶች ወይም ሂደቶች ተሟጋቾች, ክርክር እና ሀሳቦች? ⇒ Homologation d'un ""moteur à eau"""
እትዬ አበበች፤ አሁን ይበልጥ ተናደዱና ወደ ሌሎቹ ተማሪዎች ዞር በማለት “የት ነበራችሁ እስካሁን! እያንዳንድሽ እንደቆረበ ሰው አፍሽን ይዘሽ እንዳልነበር፤ አበበችን ደንቆሮ ለማሰኘት ነው ይህ ሁሉ ማስመሰልና መጣደፍ! እኔ እኔ ማለት እስኪ እናንተን ምን አገባችሁ! መልሱን ነገራችሁ እንዴ! ወይንስ እያንዳንድሽ አፏን
እንደዘጋች ቤቷ ተመልሳ ሄደች የምላችሁ መስላችሁ! ሲሆን እኔና እሱ ስንጣላ መገላገል ሲገባችሁ ከንፈራችሁን ስትመጡ ውላችሁ፤ አሁን እኔ እኔ ትላላችሁ፤ ለአበበች መልሱ ጠፋት ያላችሁ ማነው፤ ያውም እኔይቷ አበበች ከእናንተ አንሸ! እንኳንስ የአስራ ሰባት ዕንቁላል ስሌት አንድ ዶንያ ጤፍ ብታመጡ እንኳን ቆጥሬና አስል
ቸ መስጠት እችላለሁ። ሌላው ቢቀር እሳት የላሱና በቃላቸው ትምህርቱን የሚያነበንቡ ልጆች አሉኝ፤ ደግሞ ብዙዎቻችሁ ልጅ እንኳን አሳድጋችሁ አታውቁም፤ አጉል አለሁ ለማለት ግን ማን ቀድሟችሁ። እግዚአብሔር ያሳድገውና ልጁ ጥያቄውን የጠየቀው እኔን ነው፤ ግን የናንተን መውለብለብ ምን አመጣው! እስኪ ከመካከላችሁ ጥያቄው
ለእኔ ነው የሚል አለ? አልገባችሁም እንጅ መኖራችሁን እንኳን ያስታወሰ አይመስለኝም። ምነው ሚካኤል ሻማህን እንኳን አብርቸልህ ነበር፤ የቀብሌው ሱቅ ሽመታ ይቅር እንጅ የማንም መቀለጃና መለማመጃ ልሆን አልመጣሁ። ልጁ እንኳን ጥፋቱን ተረድቶ ይቅርታ ጠይቆኛል፤ እንዲያው ገና ለገና ከአንድ የግዳጅ ትምህርት ወንበር ላይ
አብረን ተቀመጥን ተብሎ እንዲህ ይደረጋል እንዴ!! ለነገሩማ ይበለኝ ክብራቸውን የወደዱት ጓደኞቸማ ምኑም ምኑም ይቅርብን ብለው ከጎረቤቶቻቸው ጋር ደግ ደጉን እያወጉ ቡናቸውን እየተጠራሩ ሲጠጡ ይውላሉ፤ እኔ ግን ልጅ አሳድጋለሁ ብየ ለውርደት በቃሁ። እኔ ተምሬ አገር አልገዛ፣ መሃያ አላስቆርጥ፤ ለስኳርና ዘይት ብየ
ራሴን ላዋርደው! ብለው ምርር ባለ ስሜት ሲናገሩ
አንድ ወዳጄ ለእናቱ የትዳር ጓደኛዬ ናት ወደፊት የማገባት እሷ ናት ብሎ እጮኛውን ያስተዋውቃቸዋል። እናትም ያንተን ታላላቆችም ትዳር ያቆምኩት ከኮከብ ቆጣሪ ጋር እየተማከርኩ ነው ብለው ደንበኛቸውጋ ይሄዳሉ። ሲመጡም ለልጃቸው ታላቁን አስደንጋጭ ዜና ይለቁበታል። ከተጋባችሁ ከሁለት አንዳችሁ ትሞታላችሁ። እኔ ደግሞ አን
ተ እንድትሞትብኝ አልፈልግም። እናም ግንኙነትህን እዚህ ላይ በጥስ ይሉታል። ልጁም አመዱ ቡን አለ። ለስንት ጊዜያት በፍቅርና በደስታ አብሯት የቆየውን እጮኛውን ልቀቅ አሉት። ገና ወደፊት ሊያጣጥመው በዝግጅት ላይ የሚገኘውን ህይወቱን ፍቅረኛውን ትተህ ቁጭ በል አሉት።
ዶ/ር አብይ በሥራ ባልደረቦቻቸው አንደበት - Addis Admass Newspaper _ Amharic news _ Ethiopian news
የሆነው ሁሉ የሆነው እንደ ኢትዮጵያዊ መኖርና ማሰብ እንድናቆም በመደረጉ ነው! – (በድሉ ዋቅጅራ) →
የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ እና የኤርትራዉን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን ያመሰገነዉ ጎይቶም ፤ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይን ፈለግ በመከተል በኤርትራ ወህኒ ቤቶች የሚገኙ